Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ለምን እኔን የሚሉ ወገንተኝነትን መሠረት አድርገው ተቆርቋሪነትን ተላብሰው የሚሰነዘሩ አስተያየቶችን ለመቀበል አልዘጋጅም ምክንያቱም ታሪክ ስለሆነ በተረፈ አንደተለመደው እኤአ ከሚሉት በቀር ሌሎች የዘመን አቆጣጠሮች ሁሉ በእኛ አቆጣጠር የሰፈሩ መሆናቸውን ገልጨ መግቢያውን መዝጋት አለብኝ መልካም ንባብ ምዕራፍ ዖሷቻ ሕያሥ መመጋንዕታ ፅ ዐ ፉም የልጅ እያሠ እናት ወሮ ሸዋረጋ ከእናታቸው ከወሮ ደስታና ከአባታቸው ከዳግማዊ ምኒልክ ኃይለመለኮት በድብቅ የተወለዱ ነበሩወሮ ደስታ በቤተመንግስት ውስጥ በጠጅ ክፍል ሲሰሩ የኖሩ ናቸውበወሮ ደስታ ውበት የተማረኩት ዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት አቋቋሙ ጀብሃ ኤርትራዊ የሆነ ወጣት በውዴታ ግዴታ ለትጥቅ ትግሉ ከጎኑ እንዲሰለፍ በማድረግ የሰው ኃይሉን አሳደገሠራዊቱም ለአመራርና ለቁጥጥር እንዲመች በክፍለ ጦር አደራጅቶ ስለቱንም ለውጦ ወደ መደበኛ ርዐበህዩክአክከ ስልት ተሸጋገረ በዚህ መሰሉ አካሄድ የተጀመረው ትግል ከሌሎች የኢትዮጵያ የሽምቅ ተዋጊዎች ጋር የተቀናጀ እንቅስቃሴ ጋር ተዳምረው የደርግን ስርዓት እስከመጣል የደረሱ ሲሆን ትግሉ ከንጉሠ የግዛት ዘመን መገባደጃ ጊዜ አንስቶ የተጀመረ ነበር ከዚያም ከደርግ ውድቀት በኋላ ኤርትራ በ ዓም ተገነጠለች ይህ ሁሉ ፍልስልሱ የወጣ ነገር የተከፈተው በእነዚያው በኃያላኑ ሽር ጉድ ነው ኢሳያስ አፈወርቂ ዛሬ ላይ ሆኖ እኔን የወለደኝ ሲአይኤ ነው እያለ ከተጣሉ በኋላ አሜሪካ ላይ ።
እንደተባለው ራስ ሚካኤል ወይም በአፄ ዮሐንስ ጊዜ ክርስትና ከመነሳታቸውና ከመጠመቃቸው በፊት መሐመድ ዓሊ የተወለዱት ከኢማም ዓሊ አባቡላና ከግንደበረት ከተወሰደችው አገልጋይ ከወሮ ጌጤ ነውግንደበረት በምዕራብ ሸዋ ውስጥ የሚገኝ በባሪያ ፍንገላ የሚታወቅ ወረዳ ነበርበዚህ ጋብቻ መሠረት ልጅ እያሱ ከእናቱ ከአፄ ምኒልክ ሴት ልጅ ከወሮ ሸዋረጋ እና ከወሎው ባላባት ከራስ ሚካኤል ዓሊ ጥር ቀን ዓም በወሎ ጠቅላይ ግዛት ወረሂመኑ ተንታ ውስጥ ተወለደየክርስትና ስሙንም ክፍለያዕቆብ አሉት ለእያሱም እንደአባቱ ከመወለዱ በፊት እንዲህ ተብሎ ተተንብዮለት ነበርትንቢቱ ጋብቻውንም አካቷል ጌታው ማመድ ዓሊ በአዳራሹ ገብተሀ በእልፍኝ ብትወጣ ወቀሣ ቢያገኝህ እኔ በጉድ ልውጣ በዳግመኛው እግርህ ሸዋረጋን አምጣ ከእመት ሸዋረጋ የሚገኘው ልጅ እምብዛም አይከፋ እምብዛም አይበጅ ልጅ እያሱ በተወለደ በኛ ወሩ እናቱ ሸዋረጋ ስለሞተች እስከ ዓመቱ ድረስ በአባቱ እጅ ነበር ያደገውበኋላም በአፄ ምኒልክ ፍላጎት ወደ አንኮበር ሄዶ በሞግዚት እንዲያድግ ተደረገልጅ እያሱ ገና የ ዓመት ልጅ እያለምእቴጌ ጣይቱ የወንድማቸውን የራስ ወሌ የልጅ ልጅ የሆነችውን ፅጌሮማን መንገሻ ዮሐንስን በ ዓመቷ ድረውለት ነበር አፄ ምኒልክ በታመሙ ጊዜ ወንድ ልጅ ስላልነበራቸው የልጅ ልጃቸውን እያሱን አስመጥተው አልጋወራሻቸው እሱ መሆኑን አሳወቁ አፄ ምኒልክ ግንቦት ቀን ዓም ልጅ እያሠ አልጋወራሽ መሆኑን ያሳወቁበት ቃል የሚከተለው ነው እፄ ቴዎድሮስ የሞቱ ጊዜ ከሳቸው ጋር የነበረው ሰው ሁሉ ያንዱን አገር አንዱ እደርባለሁ አንዱን ገድዬ እኔ ጌታ እሆናለሁ እያለ ሁሉም ላይረባ ተላልቆ ቀረከዚህም በኋላ የአፄ ዮሐንስ ሰው የሆነውን የምታውቁት ነውባገር በሽታ ሳይገባበት ሌላ የባዕድ ጦር ሳይነሳበት በምቀኝነት እርስ በርሱ እንደተላለቀ አይታችኋልአሁንም ልጆቼ ወዳጆቹ አንዱ ባንዱ ምቀኝነት ይቅር የአንዱን አገር አንዱ እኔ እደርባለሁ እንዳትሉ እኔ እስካሁን በፍቅር እንዳኖርኳችሁ እናንተም ተስማምታችሁ በፍቅር እንድትኖሩ እለምናችኋለሁ እናንተ አንድ ልብ ከሆናችሁ በምቀኝነት እርስ በርሳችሁ ተዋግታችሁ ካላለቃችሁ በቀር አገራችንን ኢትዮጵያን ለሌላ ለባዕድ ሬ አትሰጧትም ክፉም ነገር አገራችንን አያገኛትምይህንንም ምክር ለእናንተ መስጠቴ እኔማ በእግዚአብሔር ቸርነት ይህንን ያህል ዘመን ገዝቼ የለምንነገር ግን ሰው ነኝና እንግዲህ እስንት ያህል ዘመን እቆያለሁ ስል ነውአሁንም እኔ እንደተመኘሁት እግዚአብሔር የተጨመረበትና ፈቃዱ ሁኖ ልጄን የልጅ ልጄን ማለታቸው ነው ቢያቆምላችሁ ከልጄ ጋር ሁናችሁ አገራችሁን ጠብቁ አደራ ብያችኋለሁ በዚያን ጊዜ ልጅ እያሠ ገና ዓመቱ ስለነበረ ራስ ተሰማ ናደውን የራስ ቢትወደድነት ማዕረግ ሰጥተው የልጅ እያሠ ሞግዚት አድርገው ሾሟቸውብዙም ሳይቆይ በ ዓም ራስ ቢትወደድ ተሠማ የነበረባቸው የደም ብዛትና የእድሜያቸውም መግፋት ለህልፈት ስለዳረጋቸው ሌላ ሞግዚት አስፈለገ ራስ አባተ ቧያለው እንደራሴ ለመሆን ሲሞክሩ ሌሎችም ተመሣሣይ ፍላጎት ነበራቸውና ጥቂት አለመግባባት ተፈጠረበዚህ ጊዜ ልጅ እያሠ ዒንዲያውም አሁን አድጌያለሁ ያለሞግዚት ማስተዳደር እችላለሁ አለራስ አባተ ቧያለውም ሆኑ ፊታውራሪ ሃብተጊዎርጊስ ዲነግዴ እንዲሁም ሌሎች ሹማምንት ልጅ እያሠ በዚህ እድሜው ያለሞግዚት አገር እንዲያስተዳድር የተስማሙት እኔ እንደራሴ ካልሆንኩ ይቅርበት በሚል እልህ አዘል አቋም እንጂአቤቶ እያሠ በዚህ እድሜው ያለሞግዚት እንዲያስተዳድር መፍቀድ ለልጅ እያሠም ሆነ ለአገሪቱ እንደማይበጅ ጠንቅቀው ይውቁታልእያወቁም ልዑሉን ብቻውን ይምራ ብለው ለቀውታል ስሩ ወይም መሠረቱ ይሄ ነውምክንያቱም ልጅ እያ የመጀመሪያው ሞግዚቱ ከሞቱ በኋላ ሞግዚት አያስፈልገኝም አሳለምይህን ለማለት የተገደደው በዙሪያው ያሉት ታላላቅ ሹማምንት ትልቁን የሞግዚትነት የእንደራሴነት ስልጣን ለመያዝ ሲሻኮቱና ወዳላሥፈላጊ ውዝግብ ሲያመሩ በማየቱ ብቻ በቃ አልፈልግም አለ እንጂ ሞግዚት እንደሚያስፈልገው ያውቅ ነበርማወቅ ብቻም ሳይሆን ሞግዚት መረጣው ተጀምሮ ነበር ይህ የልጅ እያሠ የስልጣን ዘመን አጀማመር በደምብ ያልታየና ከልጅ እያሠ ታሪክ ጋር በስፋት ተካቶ የማናገኘው እውነታ ነው የልጅ እያን አለመብሠልና ኣአለመብሰሉን ተከትሎም የሚፈፅማቸውን መጥፎ ተግባራት እየተነተኑ የሚከሱትየሚያብጠለጥሉትበመጨረሻም ከስልጣን ያባረሩት እነዚያው ታላላቅ ሹማምንት ጥፋቱን ሁሉ የልጅ እያሠ ጥፋት ያድርጉት እንጂ አጥፋ ብለው ራሳቸው መፍቀዳቸውን ዘንግተዋል አንድን የ ዓመት ልዑል ያለአንዳች አማካሪና ሞግዚት በፈቃዱ ሳይሆን በፈቃዳቸው አገር እንዲመራ ለቀው ሲያበቁ ልጅ ነው ወመኔ ነውትልቅ አያከብር ያሻውን እያደረገብዙ ሚስት እያገባጉግስ እየተጫወተእያውደለደለ እያሉ ሲሉት ለምን። ተብሎ መጠየቅ አለበትልዑሉ በአእምሮም በአካልም እስኪጠነክር አገር የመምራት ልምድ እስኪያዳብር ከጎኑ ሆኖ ያማከረውያስተማረውየቀረፀው እስከሌለ ድረስ በራሱ መንገድ ከመጓዝ ውጪ ምንም ምርጫ አልነበረውምበዚህ ሂደት ቢያጠፋ መወቀሱ አይቀሬ መሆኑን ሳንዘነጋ ነገር ግን እሱን ብቻ ተጠያቂና ተከሳሸ አድርጎ ማቅረቡ ብዙም እንደማይደገፍ በቀላሉ መረዳት ከእኛ ይጠበቃል ለዚህም ነው ይሄንንም እሱ ሆኖ በሚል መነሻ ያልተዘመረለት ብለን የምንቀጥለው የልጅ እያሠ የስልጣን ዘመን ተብሎ የሚመደበው ጊዜ ከ እስከ ዓም ድረስ የነበሩት ዓመታት ይሁኑ እንጂልጅ እያሠ ራሱን ችሎ ማስተዳደር የጀመረው ከ ዓም ጀምሮ ነውአፄ ምኒልክ እስከ ድረስ እስትንፋሳቸው የነበረ ቢሆንም ለዓመታት በፅኑ ህመም ላይ ቆይተው በመጨረሻም አንደበታቸው እስከመዘጋት ደርሶ ነበርእስከ ዓም ድረስ የነበረውን ጊዜ ብርሃን ዘኢትዮጵያ እየተባሉ የሚጠሩት የምኒልክ ቀኝ እጅ የነበሩት እቴጌ ጣይቱ ባለቤታቸውን ተክተው እየሰሩሹም ሽር እያደረጉ በበላይነት ሊቀጥሉ ቢሉም በሹማምንቱ ምክክር ባለቤታቸውን በማስታመም ብቻ እንዲወሰኑ እና በአስተዳደሩ ስራ ጣልቃ እንዳይገቡ አስወስነው ስላባረሩዋቸውከላይ እንዳየነው የልጅ እያሠ ሞግዚትም ስለሞቱና ተተኪ እንደራሴ ሳይሾም ስለቀረእያሥ ብቻውን አገሪቱን ማስተዳደር የጀመረው የ ዓመት ልጅ በሆነበት ጊዜ ከ ዓም ጀምሮ ነው ልጅ ኢያሱ ከሞግዚቱ ክሕራለስ ቢትወዴድ ተሰማ ጋር ልጅ እያሠ አፄ ምኒልክ ከመሞታቸው በፊት ወራሽነቱን ካረጋዝሕኋበት ጊዜ ጀምሮ ወደተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ወረድ እያለ ግንኙነት መመስረትራቅ ወዳሉ ግዛቶች ወጣ እያለ አገር መጎብኘትና ያልቀናውን አገር ለማቅናት እንቅስቃሴ መጀመርልዩ ልዩ ባህል ከነበራቸው ብሔረሰቦች ጋር ግንኙነቱን ማጠንከርነባለፉት ጊዜያቶች ትኩረት ተነፍገው ነበር የሚላቸውን ህዝቦች ልዩ ትኩረት መስጠት ጀመረ አብሮ መዋል ማደርነ እንዲያም ሲል ለቀናትለሳምንታት መሰንበት ልማዱ አድርጎ ቀጠለበትበዚህ ባልተለመደ አካሄዱ ሳቢያም በብዙ ሹማምንት ዘንድ ይነቀፍ ጀመር ልጅ እያሠ ሌላው የከፋ ተግባሩ ተብሎ የተቆጠረውም ያያትን ቆንጆ ሁሉ ማግባት መጀመሩ ሲሆንበዚህም ላይ ሃይማኖትብሔርና የዘር ግንድ ለእያ ጋብቻ መመዘኛ አልነበሩምና ነውበዚህም ሹማምንቱ ከነቀፋ አልፈው ቁጣ ጀመሩቁጣውም ወደ ስድብ አምርቶ የሸዋ መኳንንች ልጅ እያሥን በገሐድ መዝለፍ ስራቸው ሆነእዶም ለዘለፋቸው ተገቢ ነው ያለውን የዘለፋ መልስ መስጠቱን ገፋበትበዘመናቸው ተከብረው የኖሩትን ታላላቅ ማዕረግና ስም ያላቸውን ሁሉ የአባቴ ሙክቶች እያለ መናቅ ማጣጣል ጀመረ እነሱም እንደቀድሞው ንጉሣቸውን አጅበው አገር የመዞሩ ልማድ ቀረባቸውልጅ እያሠ እኔ ጎልማሶችን አስከትዬ አገር ለመጎብኘትና ያልቀናውን አገር ገ ለማቅናት በተነሳሁ ጊዜ ያለፈቃዴ መከተል የለባችሁኩም ወፍራችኋል ሸምግላችኋልበዘመናችሁ አባቴን ተከትላችሁ አገር አቅንታችኋል አሁን ግን ሸሸታችሁ አታመልጡም አባራችሁ አትጨብጡምና ተመልሳችሁ በየስራችሁ ጠንክሩማለቱን መርስሄሐዘን ወልደቂርቆስ ፅፈዋል የዘመናዊት ኢትዮጵያ የታሪክ አባት የሚባሉት ገፕር ባህሩ ዘውዴ ይህን የልጅ እያሠሥን አቋም በሚመለከት በቀና ትርጓሜ እያሥ የሚለው እናንተ በተራችሁ ሠርታችኋል አሁን ደግሞ ዘመናዊት ኢትዮጵያን የመገንባቱ ተራ የእኛ የወጣቶቹ ነው ማለቱ ነው ተብሎ ሊተረጎም የሚገባው መሆኑን ይጠቁማሉ ልጅ እያሠ የጉርምስና ባህሪ ያጠቃው ልዑል እንደነበረ ብዙዎች ይስማማሉ የሚያከናውናቸው ተግባራቶችም ከፊሎቹ ያለፈውን ስርዓትና ወግ የሚፃረሩ የነበሩ ናቸውየቀሩት ስራዎቹ ግን በዚያ ዘመን ሹማምንት እይታ ሲታሰብ እንጂ በዘመናዊ አስተሳሰብ እይታ ተራማጅነቱን የሚያጎላ ነው ፕር ባህሩ ዘውዴ የእያመራን ዘመነመንግስት በኣንቆቅልሽ የተሞላ ይሊሌታል አፍን ሞልቶ በክፉም በበጎ ማውሳቱ ያዳግታልና በማለት በመንግስት ስራ ላይ በዋልፈሰስ ቢመስልም ከአድሜ ለጋነት የመጣ ነው ብሎ ህዝቡ ሊፈርድለት ዝግጁ ነበር በማለትም ተራማጅ ሊያሰኙት የሚችሉ ተግባራትን በዘመኑ ማከናወኑን ይጠቅሳሉ ግል ንብረትን የማስከበርና አስራትን በወቅቱ የመሰብሰብ ደንብ በተጨማሪ ከሳሽና ተከሳሽ አብረው እንዲማቅቁ ያደርግ የነበረውን የቁራኛ ስርዓት ለመሻር እርምጃ ወስዷልእንዲሁም ከፍትህ ይልቅ ለቂም መወጫና ደካማውን ለማጥቂያነት የሚያገለግለውን የሌባ ሻይ ስርዓት መልክ ለማስያዝ ሞክሯልየመንግስት ሒሳብ ኦዲት በማስደረግ አለአግባብ የመንግስት ገንዘብ ባባከኑት ላይ እርምጃ በመውሰድም እያሖ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ መሪ ሳይሆን አይቀርምየሚያሳዝነው ግን አንዳንዴ በዚሁ ሳቢያ የጠላውን ሰው በሐሰት እያስወነጀለ ማሰሩ ነውበመሠረቱ የእያሥሠ ገዐባህሪም ሆነ ፖሊሲዎች መለዮ ውስጠ ተቃርኖና ቀጣይነት ማጣት ነበርባንድ ወገን የተጠቃ እንባ አድራቂ ሆኖ የጅሌ ኦሮሞን ህዝብ በዘረፉት በአፋሮች ላይ ሲዘምት እናየዋለንበዚያው ዓመት ደግሞ በስሙ ላይ ጥቁር ነጥብ የጣለውን የጊሚራ ዘመቻ ሲመራና በርካታ ዜጎችን ለባርነትና ሞት ሲዳርግ እናገኘዋለን ጥርንቡሌ የተባለውን የከተማ ዘበኛ ያቋቋመ አርቆ አሳቢ መሪ ሰዓት እላፊ እየጣሰ ከእነሱው ጋር ሲታኮስ ይገኛል ልጅ እያሠ እራሱ የሰዓት እላፊ አዋጅ በዘመኑ ደንግጎ ነገር ግን አዋጁን ራሱ ጥሶ ከአራዳ ዘበኞች ጋር ሌሊት ሌሊት ሲታኮስ ያድር ነበር በ ዓም አጋማሸ ላይ አፄ ምኒልክ በሞትና በህይወት መካከል በነበሩ ጊዜ ልጅ እያሥሠ ወደ አንኮበር እንዲሄዱ ለማድረግ አስቧል የሚል ወሬ በመሰማቱ የጊቢ ዘበኞች ልጅ እያሥሠሥን አናስገባም ብለው በሩን ዘጉእያሥራ ከውጭ ሆኖ በማግስከበብ ስንቅ እንዳያገኙ በማድረጉ ሁከት ተፈጠረ ለ ሰዓታት በተካሄደ የተኩስ ልውውጥ ሰዎች ከሞቱ በኋላ በጳጳሱ ሸምጋይነት ዘበኞቹ እጅ እንዲሰጡ ተደርጎ ሠላም የወረደው ልጅ እያሠ ወሬው የሐሰት መሆኑን በማስተባበሉ ነበር ስለዚህም ከዚህ ግርግር በኋላ ሌላ የጊቢ ዘበኛ ተሾሞ የቀድሞዎቹ ወደ ጎጃምና ወደ አንኮበር ሄደው እንዲታሰሩ ተደረገ ልጅ እያሠ የሸዋን መኳንንት እንደቀድሞው ኑሮአቸው አክብሮ ካልያዘ መቸም ቢሆን እንደማይተኙለት ዘግይቶ ነበር የተረዳው ሸዋ ያባቴ ወሎ የወሳጅ አባቴትግራይ የባለቤቴጎጃም የእህቴአፋርም ሐረርም የወዳጆቼ በሚል መነሻ ይመስላል እየተባባሰ የሄደውን የሹማምንቱን ተፅዕኖ ከመጤፍ አልቆጠረውም ነበር የአፄ ምኒልክ ሞት ይፋ ከወጣና ቀብራቸው ከተፈፀመ በኋላም በዚያው ዓመት በ ዓም ገና ዘውድ ሳይጭን አባቱን ራስ ሚካኤልን የወሎቫዛትግሬና የጎጃም ንጉስ አድርጎ ሲሾምበተቃራኒው የሸዋን መኳንንት ክብርና ስልጣን ያዳክም ነበርከምኒልክ ቀብር በኋላ እንደወጉ ልጅ እያሙ ዘውድ መጫንና ጉሠ ነገስት መባል ነበረበት ሆኖም ልጅ እያሥ ዝውዱ ይቆየኝ አለ ይህን ያለበት ምክንያት ፈረሴ ቀይ ባሀር ውሃ ሳይጠጣ ዘውድ አልጭንም በሜል አቋም ነው ይህ አቋሙም ቀደም ሲል የልጅ እያሱ አዝማሚያ ባላማራቸው ሹማምንት ዘንድ ሌላ ትርጉም ተሰጠውና ለውልገቱ እንዲመቸው ንጉሠነገሰት መባልን አይፈልግምገና ባልጎምዋልጎም አልጨረሰምተብሎ ተወራበትበኢትዮጵያ ታሪክ ቅድሚያ ዘውዱን ሌላው ሁሉ ቀስ ብሎ ይደርሳል ያላለ ብቸኛ መሪ ነው እያሠልጅ ወይም አቤቶ ተብሎ እንደተጠራ የስልጣን ዘመኑ ተቋጨ እንጂ እያሠ ንጉሠነገስሰት አልተባለም ልጅ እያሠ የሹማምንቱን ወሬ ወደ ጎን አድርጎ መቅደም አለበት ያለውን ጉዳይ ወደማስቀደም አመራ ልጅ ኢይሱ ከአባቱ ከራስ ሚካኤል ጋር በ ዓም አዲስ ሹም ሽር ሲያደርግም ደጃዝማች ተፈሪ መኮንንን ከሐረርጌ ግዛት ሽሮ ወደ ከፋ እንዲሄዱ ቢያዝም አንዴ ክረምቱ ይለፍሌላ ጊዜ አልተዘጋጀሁም እያሉ ቆዩየጦር ሚሩ ፊታውራሪ ሐብተጊዎርጊስም ደርበው ይዘውት የነበረውን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሊቀመንበርነትን እንዲለቁ ተደርጎ በጦር ሚኒስቴርነታቸው ብቻ እንዲወሰኑ ተደረገቀድሞውንም በልጅ እያሠ ላይ ከባድ ጥላቻ የነበረባቸው የፊታውራሪ ሃብተጊዎርጊስ እና የደጃዝማች ተፈሪ ኅብረትም የተፈጠረው በዚህ ጊዜ ነበር ልጅ እያሱ በስልጣን ዘመኑ ልዩ ትኩረት ሊሰጣቸው ከፈለጋቸው ጉዳዮች ውስጥ ዋናዎቹ የአገሪቱ ዳር ድንበር የተወሰደው ተመልሶያለውም በጥብቅ ተከልሎና ተከብሮ እንዲቆይየኢትዮጵያ ህዝቦች ምንም አይነት ብሔር ይኑራቸው በኢትዮጵያዊነታቸው ብቻ እኩልነታቸው እንዲረጋገጥዜጎች ባህልና ሃይማኖታቸውን በነፃነት እንዲያራምዱና መላው ኢትዮጵያዊ እኩል የአገር ፍቅር ኖሯቸው ብሔራዊ ስሜታቸው እንዲያንሰራራ ማድረግ ነውሌላው ቀርቶ በባለርስትና በጭሰኛው መካከል የነበረውን የሰፋ ልዩነት ለማጥበብና የተሻለ ቅርርብ ኖሮ አላስፈላጊ የጉልበት ብዝበዛ እንዲቀነስ አዋጅ እስከማውጣት ደርሷልይህን አይነት ያልተለመደ እቅድ ለማሳካት የተጠቀመበት ዘዴ ግን ጠልፎ ሲጥለው እናያለን ልጅ እያሙ ከእርሱ በፊት ከነበሩት ነገስታት ለየት ያለ ተግባር ሲፈፅም የሚያስገኘውን አገራዊ ጥቅምና የሚፈጠረውን አንድነት አስቦ ከመደገፍ ይልቅ ወግ ጣሰ የሚለውን ቁጭት ነበር አግንነው የሚያስተጋቡበት ገ ለክርስቲያኑ ቤተክርስቲያን ሲያሰራ ለሙስሊሞችም መስጊድ አሰራይህ ተግባሩ ብዙ ሹማምንትን አሳዘነበዘመኑ ስለእሱ የሚወራው ለሙስሊሞች ያሰራው መስጊድ እንጂ ለክርስቲያኖች ያሰራው ቤተክርስቲያን አልነበረም ሆኖም የአዲስ አባባውን ቀጨኔ መድሐኒዓለምና የሐረር መድሐኒዓለምን ቤተክርስቲያን አሰርቷል በአሁኑ ጊዜ የቀጨኔ መድሃኒዓለም የቤተክህነቱ የገንዘብ ቤት ሆኖ የሚያገለግለው መቃብር ቤት ከሌላ እናት የሚወለዱ እህቶቹና የሌሎች ቤተሰቦች መቃብር የነበረ ሲሆንየእህቱ የወሮ ስሂን ሚካኤልየልዕልት እጅጋየሁ አስሰፋወሰን የእመቤት ሆይ ዓለም ፀሐይ እያሥሠየወሮ እስከዳር ገሀይወት ሚካኤልና የሌሎች አዕም ይገኝበታል አፄ ኃይለስላሴም በዘመናቸው ሄደውበት የሚያውቁት ብቸኛ ቤተክርስቲያን ይሄው ቀጨኔ መድሐኒዓለም ነበር እናም በዚህ ተግባር ሰልሟል ብሎ ለመክሰስ የሚያስችለው መንገድ ተያዘይህ በእንዲህ እንዳለም ቀደም ሲል የተጠቀሰው ብዙ ሚስት የማግባቱና እቁባቶቹን የማበርከቱ ጉዳይ ሃይማኖታዊ ቅርፁን እያጎላው ሄደልጅ እያሠ ከሙስሊም ባላባቶች ጋር ጥብቅ ወዳጅነቱን አጠናክሮ ከመቀጠል ጎን ለጎን የአፋሩን ባላባት የደጃዝማች አቡበከርን ልጅ አፍቅሮ አገባትወደ አፋር እየሄደም ጥሩ የፍቅር ጊዜ አሳልፏል ቅደም ባለው ጊዜ የአፄ ዮሐንስን የልጅ ልጅ አግብቶ እንደነበርም አይተናል እንደገና ከጎጃም ባላባት የተወለደችውን ሰብለወንጌልን አገባከዚያም የጅማውን የአባ ጅፋርን ልጅ አገባእንደገና የሐረሩን አሚር የአብዱላሂን ልጅ አገባዙሪያውን ለማጠር የፈለገ ይመስል ሰሜንደቡብምስራቅምዕራብና መሐል ላይ ጎጆ ቀለሰይህን መሰሉን ጋብቻ ጥቂት ፀሐፍት ከሁሉም ጎሣ በመውለድ አንድነትን ለማጠንከር ሲል የፈፀመው ነው ይሉታል ምንም ቢባል እያሠ ላይ ገኖ ተወራ እንጂ በይፋዊ ጋብቻ ባይሆንም ቀደምት ነገስታት የጭን ገረድቅምጥእቁባትውሽማ ወዘተ በሚሉ ተመሳሳይ ስሞች በገሃድ ፈፅመውታልእንደነዘርዓያዕቆብ ያሉ ገናና ነገስታት የግራ ባህልቲትየቀኝ ባህልቲት እያሉ በርከት ያሉ ሚስቶች ያገቡ የነበረ ሲሆንነገር ግን ሙስሊሟን ሴት ክርስትና አስነስተው ነበር የሚፈፅሙትይህም የሆነው ሳይወዱ በግድ በዚያ ዘመን የነበረውን ጦርነት ለማርገብ ሲሉ ነበር ልጅ እያሠ ይህን ሲያደርግ ግን የነበረው ሰላም ዘላቂ ሆኖ እንዲቀጥል በማሰብ ይመስላልይህ የልጅነት አስተሳሰቡ ከጥቅሙ ጉዳቱ እንደሚብስ ግን ማመዛዘን አልቻለም በዚያ ዘመን ደግሞ ትኩረት በተነፈጉት መኳንንት ዘንድ መስጊድ ከማሰራትና ሙስሊም ከማግባት የከፋ መኮነኛ አልነበረም ጊዱ ያ ልጅ እያሠ የመኳንንቱን ክስ ቁብ ሳይሰጠው በምስራቃዊው የኢትዮጵያ ድንበር ላይ የሙጥኝ ብሎ ቀረ ዘረፋ በመፈፀም ብቻ ኑሮአቸውን መስርተው የነበሩትን ሱማሌዎችን ልጅ እያሠ ልዩ ትኩረት እንክብካቤና አክብሮት በመስጠት ወዳጅ አደረጋቸው በአካባቢው የጎሣ መሪ የነበረውን አብደላ ሰዴቅን የኦጋዴን ገዥ አድርጎ ሾመው ይህም በአካባቢው ለነበሩ ቅኝ ገዥዎች ትኩረት የሚስብ ሆነ ይባስ ብሎ ቅኝ ገዥነታቸውን ካወጁበት ጊዜ ጀምሮ በእንግሊዞችና በጣሊያኖች ላይ ለ ዓመታት ያህል ብሔራዊ ጦርነት አውጆ የተካፈሏትን ሱማሌ ነፃ ለማውጣት ሲንቀሳቀስ ለነበረው የሱማሌ መሪ ለሰይድ ሙሐመድ አብደላ ሀሰን ልጅ እያ የገንዘብየመሳሪያና የስንቅ ድጋፍ ሲያደርግለት የአውሮፓውያኑ ትልቅ የቤት ስራ እያሥን ከስልጣን ማስወገድ የሚለው ሆነ አቤቶ እያሠ ምንም እንኳ እቅዱ ባይሰምርና ባይሳካለትም ሁሉን የኢትዮጵያን ጎሳ በማስተባበር ኤርትራንጅቡቲንየበርበራንና የሞቃዲሾ ሶማሌን የማስመለስ ዕቅድ ነበረው ከዚህም የተነሳ አቤቶ እያሠ ሺ ጦር ለማሰናዳት ለየደጃዝማቾቹ በየግላቸው የሚያዘጋጁትን የጦር ሠራዊት ብዛት በመንገር የራሱንም ወስኖ ፈረሴ ከቀይ ባህር ውሃ ሳይጠጣ ዘውድ አልጭንም እያለ ይፎክር የነበረ ልዑል ነው ከዚህ አንፃር ለአካባቢው ነዋሪዎች ድጋፍ ማድረጉበጋብቻ መጣመሩም ሆነ መስጊድ ማሰራቱእንደአፋሮች መፋቂያ መያዙበየተጋበዘበት ቤት እንደእነሱ ለብሶ መታየቱወዘተ በአገር ውስጥ ባለሥልጣናት ዘንድ መናፍቅ ቢያሰኘውምበእያሱ አገዛዝ ክፉኛ ቢበሳጩምእንዴት አድርገውና በምን አይነት ዘዴ ከስልጣን እንደሚያስወግዱትጥፋቱን በማስረጃ ደግፈው ለህዝቡ እንዴት ማሳመን እንዳለባቸው የአገር ውስጥ ተቃዋሚዎቹ አልተረዱም ነበርስለዚህ ኢትዮጵያውያኑ የልጅ እያሠን አካሄድ አለማማር መሠረት አድርገው ሲቃወሙትአውሮፓውያኑ ግን የልጅ እያሠ አካሄድ ሳይሆን አካሄዱ የሚያስከትለውን ውጤት አስበው ተቃወሙትእናም ኢትዮጵያውያኑ የጠፋባቸውን የማባረሪያ ዘዴ አውሮፓውያኑ በልግስና ሲሰጧቸው የስራ እቅድ ወጣ ልጅ እያሠ ምንም የስልጣን ዘመኑ ቢያጥር ምኒልክ የጀመሩትን የአውሮፓ ስልጣኔ ወደአገር ውስጥ ለማስገባትና ኢትዮጵያም ስልጡን አገር እንድትሆን መጣሩን ቢገፋበትም ብዙዎች ሲረዱት አለመቻላቸው ይታወቃል ይህ ሲባል ግን የዘመኑ ጥቂት ምሁራን ከጎኑ ሆነው ድጋፋቸውን ይሰጡት እንደነበር አይዘነጋም ልዑሉ በዳግማዊ ምኒልክ ትቤት ለ ዓመታት ያህል ስለተማረም ፈረንሣይኛ ቋንቋን በጥቂቱ ለምዶ ነበርና ከውጭ ኦገር ሰዎች ጋር ጎ መግባባት ጀምሮ ነበር ጥልቀት ያለው ውይይት ከውጭ ዜጎች ጋር የሚያደርግ ከሆነም በአስተርጓሚው በፊታውራሪ ተክለሃዋርያት ተክለማርያም በኩል ይወያይ ነበር ስለዓለም አቀፍ ፖለቲካዊ ጉዳዮችም እንደ አንድ አገር መሪ ግንዛቤው ነበረው ስለዚህም በኢትዮጵያ ድንበሮች ባሉ ጎረቤት አገሮች ቅኝ ገዥነታቸውን ተክለው ያሉ አገራት አልችል ብለው እንጂ ኢትዮጵያንም ቅኝ ማድረግ እንደሚሹ ለልጅ እያሠም ሆነ ለማንም ኢትዮጵያዊ ግልፅ ነውና ይህን ስጋት ለመቅረፍ የሚያስችል መንገድ ከተገኘ ማንኛውም አካል ይሄድበታል እያም የተከተለው ይሄንኑ ነው ፈረንሣይ እንግሊዝና ጣሊያን በሱማሌ ግዛት ተካፍለው ለኢትዮጵያም መሣሪያም ሆነ ሌላ ነገር ሊገባ ሲል ወደቡ የነሱ ነውና የመከልከል አንዳንዴም መጥኖ የማሳለፍ ስልጣንን ይተገብሩ ነበር በተጨማሪም ኢጣሊያ ኤርትራን ከነወደቧ ወስዳለች የልጅ እያሥ የፈረሱ የቀይባህርን ውሃ የመጠጣት ጉዳይና የኦጋዴንና የአካባቢው አልፎም ሱማሌን የመጠቅለል ፍላጎት ግልፅ ግጭት እንደሚከስት ስለሚታወቅ ልጅ እያሠ እነዚህን ጠላቶቹን ለማባረር ይረዳው ዘንድ የእነሱን ተፃራሪ ቡድን መቀላቀልና ድጋፍ አድርጎ መጠቀምን መምረጡ አያስነቅፈውም በዚያን ጊዜ ቱርክ የስዊዝ ካናልን ለመቆጣጠር በመፈለግ በሜዲትራኒያን በኩል ሞክራ ስለከቨፈባት አካሄዷን በመለወጥ የሶማሌን የኢትዮጵያንና የሱዳንን መንግስት ከግብፅ ጋር በማስተባበር እንግሊዝንና ፈረንሣይን ከስዊዝ ካናል ለማባረር ስትል በቀይ ባህር በኩል ጦርነት እንዲከፍቱ ትገፋፋ ነበር ልጅ እያሥ በበኩሉ የሶማሌ ግዛቶችን ለመጠቅለል ይፈልግ ነበርና ለአራት ቀን ጅቡቲን ጎብኝቶ በነበረበት ጊዜ ዘንጉን ወደቡ ላይ ተክሎ እስከዚህ ድረስ ግዛቴ ነው ብሎ ተመለሰ ወዲያውም ለቱርክ አምባሳደር አንድ ለሶማሌ ባለባቶች የኢትዮጵያ ባንዲራዎች ላይ ላ ኢላ ሐ ኢለላ የሚል ፅሁፍ አፅፎ ላከላቸው ይህን በማድረጉም ክርስቲያንና ሙስሊሙን በእኩልነት የሚያስተዳድር ንጉስ መጣልን በማለት ቱ የሱማሌ ጎሳዎች በደስታ ለልጅ እያሠ ገቡለት ቱርክም የልጅ እያሠን ወዳጅነት በአዎንታ ተቀበለች እያ ጅቡቲን በጎበኘበት ጊዜ ተቀብሎ ላነጋገረው ለጅቡቲ ዋና አስተዳዳሪ በግልፅና በድፍረት በፈረንሣይ እዚህ መኖር ደስተኛ አይደለሁም አንተም ወዳገርህ ግባ በእኛ አገር ውስጥ እንድትቀመጥ አስፈላጊ አይደለም ቢለውም አስተርጓሚው ፊታውራሪ ተክለሃዋርያት ሌላውን ንግግር ሁሉ ተርጉመው ይህንን ግን ለዲፕሎማሲው ሰግቼ ተርጉሜ ሳልነግረው ቀረሁ ይሉናል በዚህም ላይ የአንደኛው የዓለም ጦርነት እየተካሄደ ነበርና የእያሠ የውጭ ፖሊሲ ለእንግሊዝና ለፈረንሣይ ክፉ ራስ ምታት ሆነ ሁለቱ አገሮች ይህን ሁኔታ ሲረዱና አቤቶ እያሠ ከጀርመኑ ንጉስ ከዳግማዊ ዊሊያምና ከቱርክ መሪ ከሱልጣን መሐመድ ኛ ጋር መወዳጀቱን እንዳዩ በየቆንሲሎቻቸው በኩል የተቻላቸውን ሴራ በመሸረብ ውድቀቱን ማፋጠን የሚል አቋም ወሰዱ ልጁ እያሠ ከጀርመንና ከቱርክ ጋር የማበር አዝማሚያ ያሳየው ስልጣን ከያዘበት ጊዜ ጀምሮ የነበረ ሲሆን ከጀርመናዊቷ ኦስትሪያ መሣሪያ ለመግዛትም ተዋውሏል ከዚሀም ባለፈ ጀርመንን ለማገዝ ወደቀድሞዋ ታንጋኒካ የአሁኗ ታንዛኒያ ወታደር ልኳል እነዚህ ወታደሮች አሩሻ በተባለው ግዛት ስለቀሩ ከአካባቢው ህዝብ ጋር በጋብቻ ተሳስረው በአሁኑ ወቅት የልጅ ልጆቻቸው ወደ ቤተሰብ የሚሆኑት እዚያው ገበሬ ሆነው ቀርተዋል ታንዛኒያ ነፃ ከወጣች ጊዜ አንስቶ የእነዚህ ሰዎች ዜግነት ጉዳይ ሲያነጋግር ቆይቷል አቤቶ እያሠን ከስልጣን የማውረዱ ሴራ ሲጀመር ሐረር የነበረው የእንግሊዝ ቆንሲል ከሥልጣኑ እንዲለቅ ተደረገና በምትኩ ዓረቦችን ቀሳቅሶ በቱርኮች ላይ እንዲነሱና ቱርኮች ይዞታቸውን እንዲለቁ ያስደረገው የእንግሊዝ ሰላይ የጦር መኮንን የሆነው ሻለቃ ቲኢ ሎውሬንስ ወደ ሐረር መጣሎውሬንስ ኦፍ ዓረቢያ እየተባለ የሚጠራው ይህ የእንግሊዝ ባለሥልጣን ሐረር ገብቶ እያሠን ከስልጣን ለማውረድ የሚያስችለውን ስራ መጀመር ብቻ ሳይሆን ተተኪውን ገዥም እስከመምረጥ ደረሰለዚህም ሲል የእያሠን የአገር ውስጥ ተቃዋሚ መኳንንቶችን ድክመትና ብርታትአጠቃላይ የኢትዮጵያን ሁኔታ ባህልወግአስተሳሰብ ሳይቀር በሚሲዮኖችና ኢትዮጵያ ውስጥ በሚኖሩ የውጭ ዜጎች አስጠንቶ በዙሪያው ካሉ መሰሎቹ ጋር መክሮ የሚከተለውን የስራ እቅድ ወደተግባር ለወጠው ኛ ለየመኳንንቱ ልጅ እያሠ መስለሙን ማስተጋባት ኛ ለዚህ ተግባር ሙሴ ሊዮን የተባለውን አርመናዊ ታዋቂ ፎቶግራፍ አንሺ የልጅ እያሠን መልክ በፎቶግራፍ ጥበብ የሙስሊም ልብስ የለበሰ አስመስሎ ሺ ኮፒ በግብፅ ኣገር አሳትሞ በማስመጣት በገብረህይወት ባይከዳኝ አማካኝነት እንዲበተንበዚህ መሠረት ልጅ እያሠን ሣይማኖት በመለወጥ በሚል ክስ ወንጅለው ማስረጃው ፎቶ ግራፍ ሆኖ በተጨማሪም ወሬውን በድፍን ኢትዮጵያ እንዲሰራጭ በማድረግከዚህም ባለፈ በአማርኛና በፈረንሣይኛ ፅሁፎች በድሬዳዋ ማተሚያ ቤት እያሳተሙ በማሰራጨት ሹማምንቱንምካህናቱንምተራውንም ህዝብ አሳመኑት የ ቲ ኢ ሎዎሬንስ እቅድም በትክክል ሰራ ቲ ኢ ሎዎራን በዚህ ምክንያት ቀጥለን እንደወረደ በምናየው የክስ ዝርዝር መስከረም ቀን ዓም ልጅ እያሠ እንዲሻር ተደረገ የልጅ እያሠ መሻር ሐረር ላይ እንደተሰማ ከተማው ተረብሾ ያህል ሰው ሞተ ልጅ እያሠም መሻሩን እንደሰማና ምክንያቱንም እንዳወቀ መኳንንቶችንና ካህናቱን ሰብስቦ መፅሐፈ ቄዳር ተጠምቆ ሰለመ የተባለውን አስተባበለ ሐረር የነበሩትን የካቶሊክ ጳጳስም ጠርቶ ሁኔታውን እንዲረዱትና አለመስለሙን አረጋግጠው ምሰክር እንዲሆኑት አደረገ ነገር ግን ማንም ሊሰማው አልቻለም ነበር መስለሙን ፈፅሞ አላምንም ብለው ጥቂት ያንገራገሩት ዋናው ጳጳስ አቡነ ማቴዎስ ብቻ ነበሩ ሆኖም ተፅዕኖው ቀላል አልነበረምና የአድማው ተባባሪ ከመሆን አልዳኑም በኢትዮጵያ ታሪክ የንግስና ስርዓት በጳጳስ መቀባቱ የግድ እንደነበረ ሁሉ በክስ ሲሻርም የጳጳሱ ይሁንታ የግድ ያስፈልግ ነበርና በመጨረሻ አቡነማቴዎስ ክሱን አፅድቀው ልጅ እያ ሊሻር ችሏልየጳጳሱ ሚና ከክሱ መጽደቅ ይልቅ ግዝቱን በማንሳት ላይ የተመሰረተ ነበር ክሱን እንደወረደ ስናየውም የሚከተለውን ይመስላል ብ ዓመተ ምሕረት መስከረም በ ቀን ልጅ ኢያሱ የጃንሆይን ያጹ ምኒልክን ትእዛዝ ስላፈረሱ ያባታችንን ያቡነ ማቲዎስን የእጨጌ ወልደጊዮርጊስንም የመሐላና የግዝት ቃል ስለጣሱ መኳንንቱም ሠራዊቱም ሕዝቡም ሁሉ ተሰብስቦ ላባታችን ላቡነ ማቲዎሰና ለእጨጌ ወልደጊዮርጊስ ያስታወቁበት የጩኸት ቃል ከዚህ ቀጥሎ የተጻፈው ነው ጃንሆይ አፄ ምኒልክ ለሃይማኖትዎና ለመንግሥትዎ አጅግ ተጨናቂ ነበሩና ቀድሞ እንዳለፉት ነገሥታት ጊዜ ሠራዊታቸው እርስ በርሱ እንዳይተላለቅባቸው በመንግሥትዎም ንፋስ እንዳይገባበት አስበው ፈጽመው እቤት ሳይውሎ በ ዓመተ ምሕረት ሊቀ ጳጳሱና እጨጌ ቆማችሁ መኳንንቱንና ሕዝቡን ሰብስባችሁ ልጄን ኢያሱን ሰጥቻችኋለሁና ከሱ ፈቃድ የወጣ ሰው ርጉም ይሁን ጥቁር ውሻ ይውለድ እሱም እናንተን ያለአግባብ የበደለ እንደሆነ ርጉም ይሁን ጥቁር ውሻ ይውለድ ብለው ሰጡን አባታችንም እጨጌም በዚሁ ቃል አውግዛችሁ ሰጣችሁን እኛም ደስ ብሎን ተቀበልን የግዝትም ቃል እንዳይናወጥብን ተጠንቅቀን ባለንበት አገር ሁሉ በትሕትና ራሳችንን ደፍተን በተቻለን በሙሉ ልባችን መንግሥታችንን እየረዳን እስካሁን ቆየን ከግዝቱም ቃል የወጣ ሥራ እንዳልሰራን አባታችንም መላ ኢትዮጵያም ያውቃሉ የምናስታውቀውም ቃል ይኸ ነው ፅ መጀመሪያ ጃንሆይ ማረፋቸውን ሰው ሁሉ እያወቀው ባረፉበት ሰሞን በልጅ ኢያሱ ትእዛዝ ሰው ሁሉ ፈረሱን እየጫነ ጉግሥ ሲጫወት ሰነበተ የቀረው ቢቀር በዚያው ሰሞን ማዘንና መተከዝ ይገባ ነበር መኳንንቱና ሕዝቡም ለጌታው ሳያለቅስ እንባው እንዳረገዝዘ ቀረ ምኒልክን የመሰለ የድኃ አባት እናት የነጋሲው ንጉሣችን መላ ኢትዮጵያን አንድ አድርገው አስማምተው ኣሕዛብ አቅንተው ባፀኑት መንግሥት በሰሩትም ዐብያተ ክርስቲያናት ጧፍ ዕጣን ሳይባልላቸው ቀረ አጽማቸውም የወደቀበትን ቦታ አባታችንም ያውቁታል በጃንሆይ ማረፍ ሕዝቡ በግልጽ እንዳያለቅስ ማድረጋቸውና አለማስፈታታቸው መንግሥት እንዳይነቃነቅባቸው ይሆናል ተነገ ዛሬ ፍታት አስፈቱ ምጽዋት አድርጉ ይሉናል እያልን ስንጠብቅ ይህን ያህል ቀን ቆየን ያባታቸውንም ማረፍ ከምንም ሳይቆጥሩት የቀሩት ለካ ሃይማኖታቸውን ከለወጡ ብዙ ጊዜያቸው ኖሯል አ ሃይማኖት መለወጣቸውንና ከክርስቲያን መንገድ መውጣታቸውን መግለጽ ከወጠኑት ምሮ የሰሩትን ያልተገባ ሥራ ሁሉን ጽፈን ለመጨረስ አይቻልምና ዋና ዋናውን ብቻ ባጭር ቃል እናመልክት ጌታችን ጃንሆይ የሮፓን ሥርዓት እኔው ተሽቀዳድሜ ባገሬ ታላገባሁና በሁሉም ነገር እነርሱን ካልመሰልኋቸው አይሆንም ብለው ከተማ መጠበቁና የሮፓን ሥርዓት ማስለመጃ ይሁን ብለው የሌሊት ዘበኛ ቢያቆሙ ልጅ ኢያሱ አሥር አሥር አሽከር እያስከተሉ ሌሊት እየዞሩ እንደ ሽፍታ ከዘበኞቹ ጋራ እየተታኩሱ ጠንክረው የሚጠብቁትን ዘበኞች እየገደሉ በከንቱ ደማቸውን እያፈሰሱ የቆመውን ደምብ በገዛ እጃቸው ስላልረባ ነገር አፈረሱት የእስላም ቃልቾች እየሰበሰቡ የመሐመድንና የግራኝን ታሪክ እያስነበቡ ያያቶቻቸውን ዘር እያስቆጠሩ የይማሞች ዘር ከመሐመድ ዘር የወረደ ነው አሰኝተው እስላምነታቸውን ካደላደሉ በኋላ የእስላም ሴት እየፈለጉ ያባ ጅፋርን ልጅ የእህቱን ልጅ የአሚር አብዱላሂን ልጅ የነጋድራስ መሐመድን ልጅ ያዳልንም የባላባት ልጅነ እነዚህን ሁሉ አግብተው ቁባቱ የቀሩትማ የእስላም ሴቶች ስንቱ ተጽፈው ያልቃሉ ስንኳስ ያልተጠመቀችዋንና ክርስቲያኗንም ብትሆን በመጽሐፋችን የታዘዘ አለ አባታችንም እጨጌም ይህ ሁሉ ሥራ ሲሰራ እያወቁና እየሰሙ መክረው ለመመለስ ተሸነፉ አባታቸው ንጉሥ ሚካኤል ልጃቸውን መክረው ከዚህ ከክፉ መንገዳቸው ይመልሱልናል ብለን ተስፋ ስናደርግ አሸንፈዋቸው ኖሮ አምና በፍልሰታ ። በቅርቡ በሞት እስከተለየችበት ጊዜ ድረስ በይፋ የምትታወቅ ልጅ ነበረች ሌላው ከልጅ እያሠ ታሪክ ጋር ተያይዞ የሚገለፀው የእሱም ሆነ የአባቱ የዘር ሐረግ በአባት በኩል ሲቆጠር ከነብዩ መሐመድ ጋር መገናኘቱ ነው ይህን ጉዳይ በሚመለከት ብርሃኑ ድንቄ አጭር የኢትዮጵያ ታሪክ በሚለው መዕሀፋቸው ያሰፈሩትን ስናይ ቦን ኛችመወመኀመወቻውኦ ዎዶ ነብዩ መሐመድ ፋጡማ የአሳብ ዓሊ ሚስት ሁሴን የተቀላው ዘና ሳባዲን ሞሐመድ አልባጂር አብዴላህ ሙሳ አልካዲን ዑመር ታጅ አላህ አንገቱን ያህያ ኢስማኤል ኑር አህመድ ከሊል ኢብራሂም ሞሐመድ ታማም ታጅ አዲን ሞሐመድ ያጉት ያኩብ ኢማም ኑር ሳኒ አላህ ኢሳ አይሻ ዛኒ ኤልኬር ኑር ሁሴን ሻምስ አዲን ኑር አዲን ዲሞ አዲን ፓቱኾ ኢማም ዓሊ ኢትዮጵያ መጡ ኢማም መሐመድ ኢማም አህመድ ኢማም ሙሐመድ ኢማም ሊሃን ኢማም ዓሊ ሚካኤል አባት መሐመድ ዓሊ ንጉስ ሚካኤል አቤቶ እያሠ ወደ የንጉስ የንጉስ ሚካኤል አባት ኢማም ዓሊ የነብዩ መሐመድ ኛ ትውልድ በመሆናቸው ወይም ነበሩ ተብሎ ስለሚታመን ልጅ እያ የነብዩ መሐመድ ኛ ትውልድ ሆኖ ይቆጠራል ልጅ እያሠ ባየነው ዓይነት በውጣ ውረድና በአወዛጋቢ ህኔታ የተሞላ የስልጣን ዘመኑንና ቱን ፈፅሞ በ ዓመቱ አልፏል ማ መልተዘመረለት እያሠ ተብሎ የተጀመረውን ይህን ምዕራፍ ከመቋጨታችን በፊትም ለምን አእንዳልተዘመረለት የሚጠቁሙ ጥቂት ች ካስፈለጉን ገኛ በኢትዮጵያ ታሪክ መፃህፍቶች በዘመናዊ መልክ በማተሚያ ቤት መታተም የጀመሩት ልጅ እያሠ በኩዴታ ከስልጣን ከተወገደ በኋላ በሩት ተከታታይ ዓመታት ነው ዕኛንግስት ዘውዲቱም ሆኑ አፄ ኃይለስላሴ ስለልጅ እያሠ መልካም ስራ እንኳ ቢሆን እንዲነሳ አይፈልጉም ኛልጅ ሕያው ከስልጣን ከተወገደ በኋላ ንጉሣዊ አገዛዙ ለ ዓመታት ያህል የዘለቀው ልጅ እያሠን ከስልጣን ባሰወገዱት አካላት እጅ ነው በርካታ የታሪክ ፀሐፍት የታሪክ መፃህፍቶቻቸውን መፃፍና ማሣተም የጀመሩትም ከተጠቀሰው ጊዜ ጀምሮ ባሉት ጊዜያቶች ስለነበርናበዚህም ስለ ልጅ እያሠ የተሻለ ገፅታ ማካተት ወቅቱ ስለማይፈቅድ ለረጅም ዓመታት የእያሠ ክፉ ገፅታ ብቻውን እየመራ እስከቅርብ ጊዜ ሊደርስ ግድ ነበርከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን የተቀበሩ በጎ ገፅታዎች እንደነበሩትም የሚገልፁ እውነታዎች መውጣት ጀመሩእነዚህም ከግማሽ ምዕተዓመታት በላይ የተብጠለጠለበትን ፅሑፍ ያህል ያልበረከቱ ናቸው ስለዚህ ያልተዘመረለት ሲባል ጥሩ ገፅታውን በክፉ ገፅታው ለውጠው ታሪኩን በሐሰት ቀበሩት ማለት ሳይሆንጥፋቱንም ልማቱንም እኩል ማንሳት ሲገባ ጥፋቱ ብቻ ጎልቶ የተተረከለት ነገር ግን ተራማጅነቱ ያልታየለት ልዑል እንደነበር ለመግለፅ የተጠቀምኩበት ቃል ነው ያልተዘመረለት ምዕራፍ ያጋፇዕታ ታኋታም ዕውዴጭ መ ፉፆመጋዕያ ም ሀ ጸም በ ዓም ዘውዲቱ ንግስተ ነገስታት ተፈሪ መኮንን ራስ ተብለው አልጋ ወራሽ ሲሆኑ ክንውኑ ያልተለመደ አይነት ነበር በኢትዮጵያ ታሪክ የተለመደው ወግና ስርዓት ንጉሠ ነገስት ከተሾመ በኋላ ቆይቶ በተሺጂሚው ንጉሠ ነገስት ፍላጎትና ምርጫ ነበር አልጋወራሽ የሚሰየመው የዘውዲቱና የተፈሪ ግን በህዝቡ ምርጫ በሚል የሁለቱም ሹመት በሌሎች ምርጫ በአንድ ቀን የተከናወነ ነበር ይህ የሆነበት ምክንያት ልጅ እያሠ ሲሻር በሁለት ጎራዎች ይሁንታ የነበረ በመሆኑና ቀጣይ ተሺሚው ላይም እነዚያ ሁለቱ ጎራዎች መሳተፍ ስለነበረባቸው ነው ስለዚህ ራስ ተፈሪ በነበራቸው አውሮፓ ቀመስ ትምሀርትና በተራማጅነታቸው የአውሮፓውያኑ ምርጫ ሲሆኑ ዘውዲቱ ደግሞ የኢትዮጵያውያኑ ወግ አጥባቂ የመኳንንት ቡድን ምርጫ ነበሩ ይህ በዘመነ መሳፍንት ጊዜ ብቻ የተተገበረና ያልተለመደ የሁለት ባንድ የአሺጂም ዘዴ የዘውዲቱን የአስተዳደር ጊዜ ያልተለመደ አድርጎት ሲቀጥል እናያለን ዘውዲቱን ለሥልጣን ያበቃቸው ብቸኛ መመዘኛ የአፄ ምኒልክ ቀጥተኛ ልጅ መሆናቸው ነው የሸዋ መኳንንት ምርጫ የሆኑትም የቀድሞውን የምኒልክን ወግና ስርዓት እንደማይጥሱትና እንደ እያሠ የተለየ ጎዳና እንደማይከተሉ እምነት ስለጣሉባቸው ነው ራስ ተፈሪም የንጉስ ሳህለሥላሴ ዝርያ ያሳቸውና የአፄ ምኒልክ የአክስታቸው የልጅ ልጅ ስለሆኑ በዘር ሐረግ ረገድ ለዘውዱ የልጅን ያህል ባይሆንም የማይተናነስ ቅርበት ነበራቸው ነገር ግን የአልጋወራሽነቱን ስልጣን ያገኙት በዘር ቆጠራ ብቻ ሳይሆን እንደተባለው የአውሮፓውያንን ቋንቋ ስለሚናገሩና በዘመናዊ አስተዳደግ ስላደጉ እንዲሁም የቆንሲሎች ወዳጅ ስለነበሩ ነው ቀስ በቀስም ከአልጋወራሽነት ወደ ባለሙሉ ስልጣን እንደራሴነት ሲቀጥሉም ባልተለመደ አኳኋን ወደፊት እንደምናየው የአዲስ አበባ ንጉስ እያሉ በመጨረሻ ንጉሠነገስት ሆነዋል በዚህ አካሄዳቸውም የዘውዲቱን ስልጣን በእርጋታ ከላያቸው ላይ እየገፈፉ እየገፈፉ ስልጣን አልባ ባለሥልጣን ሊያደርጓቸው ችለዋልይህም ሲሆን ዘውዲቱ የአስተዳደር ልምድም ሆነ ከቄስ ትምህርት ያለፈ የዘመናዊ ትምህርት እውቀት ስላልነበራቸው በጥቂት ዓለማዊ ስራዎችና በብዙ መንፈሣዊ ስራቸው ተወሰነው ስናይ አጠቃላይ ፖለቲካዊ ጉዳዮችንና የአገሪቱን የውጭ ፖሊሲም ሆነ የአስተዳደሩን ስራ ግን አልጋወራሸ ራስ ተፈሪ ከደጋፊዎቻቸው ጋር ሲያከናውኑት ዶሩ እንመለከታለንይህ አካሄዳቸውም ነው የዘውዲቱን ስልጣን ለመገዝገቭ የረዳቸው በዚህ መሠረት የንግስተ ነገስታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግስት ተብሎ በተመደበው ጊዜ ውስጥ ዘውዲቱ በዘመናቸው ከፈፀሟቸው ስራዎች የበለጠ በዘመናቸው የተፈፀሙ ስራዎች መበርከታቸውን ከወዲሁ ተገንዝበን የዘውዲቱንና ያልጋወራሹን የጋራ የስልጣን ዘመን በጥምረት እናያለን ዘውዲቱ ከአባታቸው ከዳግማዊ ምኒልክና ከእናታቸው ከወሮ አብችው በያን ሚያዚያ ቀን ዓም በእነዋሪ ከተማ ነበር የተወለዱት እናታቸው ወሮ አብችው በያን ከወረኢሉ ባላባት የተወለዱ ናቸው አፄ ምኒልክ ቀደም ባለው ጊዜ ወሮ ሸዋረጋንና ልጅ አስፋወሰንን ወልደው ስለነበር ዘውዲቱ ሦስተኛ ልጃቸው ነበሩ ሁለቱ ልጆች ምኒልክ በህይወት እያሉ ስለሞቱ የቀሩት ልጃቸው ዘውዲቱ ብቻ ነበሩ ዘውዲቱ ጥቅምት ቀን ዓም ገና የ ዓመት ተኩል ልጅ ሳሉ ለአፄ ዮሐንስ ልጅ ለራስ አርአያ ዮሐንስ ተድረው ወደ ትግራይ ግዛት ሄዱ የባለቤታቸው የራስ አርአያ እድሜም ዓመት ነበር ጋብቻውም የንጉሠነገስት ዮሐንስንና የንጉስ ምኒልክን ስምምነት ለማጠንከር ታስቦ የተደረገ ነው ይህ ከሆነ ከ ዓመት በኋላ ባለቤታቸው ራስ አርአያ ታሞ ስለሞተ ዘውዲቱ ወደአባታቸው ወዴ ሸዋ ትመልሰው መጡ በ ዓም ደጃዝማች ውቤ አጥናፍሠገድን አግብተው ኣራዳ በሚገኘው በደጃች ውቤ ቤት መኖር ጀመሩ በወቅቱ የፊታውራሪነት ማዕረግ የነበራቸው ውቤ ከዓመታት በኋላ ከባለቤታቸው ከዘውዲቱ ጋር ይጋጩና በጥፊ ይማታሉ ዘውዲቱም በንዴት በጠዋት አምልጠው ወደ ቤተመንግስት ሄደው መመታታቸውን ለምኒልክ ሲነግሩ እምየ ምኒልክ ውቤን ያስጠሩና ምነው በጥፊ መታኸኝ ብለው ጠየቋቸው ደጃች ውቤ መልስ አጥተው አቀርቅረው ሳለ ምኒልክ በጥፊ ያጮሏቸውና ወደቤታቸው በሰላም ይሸኙዋቸዋል ወሮ ዘውዲቱ ወደቤታቸው መመለስ ስላልፈለጉ በዚያው ጊዜ ተፋቱ ቀጥሎ በ ዓም የጎንደር ገዥ የነበሩትንና የእቴጌ ጣይቱ የወንድም ልጅ የሆኑትን ራስ ጉግሣ ወሌን አግብተው በኡራኤል ቤተ ክርስቲያን አጠገብ በሚገኘው የአሁኑ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጤና ጥበቃ ቢሮ ያለበት ቦታ ላይ ይኖሩ ጀመር ለዚህም ነው ሰፈሩ የንግስት ሰፈር እየተባለ የሚጠራው ምኒልክ ሲታመሙ ዘውዲቱ ከቤታቸው ወደ ቤተመንግስት በመሄድ ከእንጀራ እናታቸው ከእቴጌ ጣይቱ ጋር አባታቸውን ሲያስታምሙ ነ ቆዩከምኒልክ ማለፍ በኋላ ጣይቱ ከቤተመንግስት እንዲገለሉና በግዞት ወደ እንጦጦ እንዲሄዱ ሲደረግ በተመሳሳይ ዘውዲቱም ርስታቸው ወዳለበት ፋሌ ወደሚባል ቦታ ተላኩየምኒልክ ተወላጅ ልጅ እያሠ ከስልጣን በኃይል መውረዱን ህዝቡ እንዳይቃወም በሚል መነሻና ቀደም ሲል በተጠቃቀሱት ምክንያቶች መነሻነትም ዘውዲቱን ማንገስ የውዴታ ግዴታ ነበርና ከነበሩበት ከፋሌ ሠላሌ አስመጥተው አኣነገሷቸው መስከረም ቀን ዓም ወሮ ዘውዲቱ ንግስተ ነገስት ተብለው በአባታቸው ዙፋን ሲቀመጡ እድሜያቸው ሞልቶ ነበር በሁ ዜም በምንቱ ምክክር ባለቤታቸውን ራስ ጉግሳ ወሌን ውን ግዛታቸውን ጎንደርን እንደገና ሾመው ተመንግ እንዲርቁ አደረጓቸው ሾመው ከቤተመንግስቱ የካቲት ቀን ዓም በአራዳ ቅዱስ ጊዮርጊስ ክርስቲያን ሰርዓተ ንግስ ተደርጎላቸው ንግስተ ነገስታት ከውዲቱ ወለተ ለዳግማዊ ምኒልክ ስይምተ እግዚአብሔር ተብለው በሊቀ ጳጳሱ በአቡነ ማቴዎስ እጅ ቅብዓ መንግስች ተቀብተው ዘውድ ሲጭኑየሐረር ገዥ የነበሩት የራስ መኮንን ልጅ ተፈሪ ደግሞ አባታቸው ሰጥተዋቸው የነበረው የደጃዝማችነት ማዕረግ ከፍ ብሎ ራስ ተፈሪ ተባሉና ታላቁን የሰለሞን ኒሻን ተሸልመው ለአልጋ ወራሽነት የሚገባው ክብርና ስርዓተ ፀሎት ተደርጎ ልዑል አልጋ ወራሽ ተብለው ተሰየሙበዚህ እለት ከቤተ መንግስት አልፎ የማያውቀው የኤሌክትሪክ መብራት ከቤተመንግስት እስከ አራዳ ጊዮርጊስ ተዘርግቶ በአውሮፓውያኑ ድጋፍ የአዲስ አበባ ህዝብ ልዩ ነገር እንዲያይ ሆነበንግስት ዘውዲቱ የሸዋ መኳንንት ደስ ሲሰኙ በራስ ተፈሪ አልጋወራሽነትም አውሮፓውያን ቆንስሎች ተደሰቱየንግስ በዓሉም በደማቅ ሁኔታ አለፈ ዳጊ ቀዳማዊ ንግሥቀ ነገሥት ውዲቱ ይህ በሆነ በሳምንቱ ግርማዊት ንግስተ ነገስታት ዘውዲቱ የከፋ ገዥ ለነበሩትና የአክስታቸው ልጅ ለሆኑት ለራስ ወልደጊዮርጊስ የንጉስነት ዘውድ ሰጥተው የበጌምድርና የሰሜን ንጉስ አድርገው ሾሟቸውንግስት ዘውዲቱ ሃይማኖታቸውን ወዳጅብጾም በፀሎት የተጉና የህይወታቸው ሚዛን ወደመንፈሳዊነቱ ያዘነበለ ነበር የቀድሞዎቹ የነገስታት ሚስቶች እቴጌዎች እንኳ የዘውዲቱን አይነት ሙሉ የንግስና ስልጣን ዕድል ሳያገኙ በእቴጌነታቸው ብቻ ምን ያህል ለፖለቲካው ልዬ ትኩረት ያደርጉ እንደነበርና ተሳትፏቸው ከነገስታቱ የበለጠ እንደሆነ በቁጥር አንዱ መፅሐፍ ያየነው ነው ንግስት ዘውዲቱ ግን ካለፉት ሴት ባለሥልጣናት ፍፁም የተለዩ ነበሩ ሌላው ቀርቶ ፊት ለፊት የመጣባቸውን ጠላት እንኳ በአግባቡ የተጋፈጡበት አጋጣሚ የለምለዚህም ነው ጥቂት ፀሐፍት ምስኪኗ ዘውዲቱ እያሉ የሚጠሯቸውማንም ሹም ያለሥልጣኑ ያሻውን ሲፈፅም ለአገር ከጠቀመ ይሁን ብያለሁ ማለትን እንጂ እንዴት ያለሥልጣኑና ያለእኔ ፈቃድ ማለትን አያውቁበትም ፖለቲካዊ ጉዳዩን ሙሉ በሙሉ ለመምራትና የአውሮፓን ስልጣኔ በኢትዮጵያ ለማስፋፋት በሚል ራስ ተፈሪ ያደርጉት ለነበረው ጥረት ሁሉ ዘውዲቱ እንቅፋት ሆነውምእኔ እያለሁ እንዴት። ብለውም አያውቁምይህን ማድረጋቸው ተገቢ ቢሆንምገደብ ያለፈው የዋህነታቸው በስተመጨረሻ ሳይጎዳቸው አልቀረም እርስዎ በፀሎትዎ ይርዱኝእኔ እፈፅማለሁይሉ ነበር አልጋወራሹ የሚያገኙት መልስ ኳሽ የሚል ነው ንግስት ዘውዲቱ እንደነገሠ የነገስታት ደንብ ነውና በወቅቱ የነበረው መገበያያ ገንዘብ በምኒልክ ምስልና ስም የታተመውና የተቀረፀው ስለነበር እሱ ቀርቶ በዘውዲቱ ስምና ምስል ሊቀረፅ ታስቦ በብር በአላድ በሩብ በመሐለቅ ተከፋፍሎ ከተዘጋጀ በኋላ የገንዘብ ሚኒስትሩ አይተው ፈቃዳቸውን እንዲሰጡና እንዲታተም ሲጠይቋቸው እኔን የኢትዮጵያ ህዝብ መርጦ ያነገሰኝ የዋልኩለት ውለታ ኖሮ ሳይሆን የአባቴን ውለታ አስቦ ስለሆነ እኔም በበኩሌ የአባቴ ስም የሚጠራበትን ማሰብ ስላለብኝ በአባቴ ስም የታተመው ገንዘብ ተሰርዞ በእኔ ስም የታተመ ገንዘብ እንዲተካ አልፈቅድምና በዚያ ይቀጥል በእኔ ስም ሊታተም የተሰናዳው የመታሰቢያ ስጦታ ብቻ ይታተምበት ስላሉ በምኒልክ ስም የሚታተመው ገንዘብ እንዲቀጥል ሆኗል ንግስት ዘውዲቱ ከ ዓም ድረስ በነበረው የስልጣን ዘመናቸው ምንም እንኳ በአንኳር አንኳር ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ባያደርጉም በዘመናቸው ሰርተዋቸው ያለፉ ስራዎች ቀሳል አልነበሩም ከእነዚህም ውስጥ ዛሬም ድረስ አገልግሎት እየሰጠ የሚገኘው የንግስተ ነገሰታት ዘውዲቱ መታሰቢያ ሆስፒታል አንዱና ግንባር ቀደሙ ነው ሐኪም ቤቴን በዘመናቸው ሲያቋቁሙትም ለሴቶች ማዋለጃ እንዲሆን በሚል ነበር አባታቸው የጀመሩትን አገር የማዘመን ጅምርም እንዲቀጥል ይፈልጉ ነበርና ለዚህም ዘመናዊ ትምህርት ወሣኝ መሆኑን በመረዳት የአዲስ አበባውን ቅዱስ ጊዮርጊስ ትምህርት ቤት አሰርተው አገልግሎት እንዲሰጥ አድርገዋል በተጨማሪም በ ዓም የተቋቋመው ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤትም የዘመናቸው ውጤት ነው ትምህርትን በሚመለከት ያወጁት አዋጅም ለዘርፉ የነበራቸውን ጠንካራ አቋም የሚያረጋግጥ ነው ልጅ ያለው ሰው ሁሉ ልጁን ስጋዊና መንፈሣዊ የሆነ ትምህርት እንዲያስተምር የሚያስገድድ አዋጅ ልጅ ያለው ልጁ ክፉንና በጎን የሚለይበትን ንጉሱንና ፈጣሪውን የሚፈራበትን እውቀትን ለማግኘት የንባብና የጽህፈት ትምህርት ያላስተማረ መቀጫውን ሃምሳ ፃምሳ ብር እየከፈለ የመቀጫው ገንዘብ ወደ ቤተክርስቲያን እየገባ ለነዳይን ምግብና ልብስ ይሆናል የንስሃ እባትም የሆንክ ቄስ ሁሉ የንስሃ ልጆችህ ልጆቻቸውን አስተምሩ ብለህ ከመከርክ በኋላ ምክርህን የማይቀበሉ ቢሆኑ ግን አዋጅ አፍራሾች መሆናቸውን ለአገሩ ሹም አስታውቅ የገጠር መሪጌታም የሆንክ በቤተክርስቲያኑ ከሌላው ግብርህ ጋር ቀላቅለህ የሰበካውን ሰዎች ልጆች የንባብና የፅህፈት ትምህርት አስተምር የደብርም አለቃ የሆንክ ሰው ፈጣሪውን አውቆ የሚጠቅምበትን በደብርህ መንፈሣዊ እውቀት ለምዕመናን በሚገባው ልክ የስብከት ትምህርት በየደብርህ አስተምር ሳታስተምር የቀረህ እንደሆነ ግን በሹመትህ ትቀጣለህ ደግሞ ልጅ ያለህ ሰው ሁሉ ልጅህ የንባብና የፅህፈት ትምህርት ከተማረ በኋላ ለህይወቱና ለኑሮው የሚያሻውን ገንዘብ ለማግኘት አንዳይቸገር ባገራችን ካለው የእጅ ስራ ልብህ የሚወደውን አንዳንድ የእጅ ስራ እንዲማር አድርግ ለትዳሩ የሚሆን የእጅ ስራ ሳታስተምረው የቀረህ እንደሆነ ግን በአካል ጉዳይ ካሣ ግማሽ ወደ ድሆች ተማሪ ቤት የሚገባ መቀጫ ሃምሳ ሃምሳ ብር ትከፍላለህ ይኸንንም የተቆጠረውን ትምህርት ይማር የተባለው ልጅ እድሜው ከ ዓመት እስከ ዓመት ድረስ ያለውን ነውና ከዚህ በላይ ላለው የትምህርት ዕድሜ በተላለፈው ልጁ አባቱ አላስተማርህም ተብሎ አይቀጣም ጥቅምት ቀን ዓም ዝክረነገር ዓም ይህ አዋጅ ተግባር ላይ በመዋሉም በተለይ በአዲስ አበባ አካባቢ በርካቶች ልጆቻቸውን ዘመናዊ ትምህርት ቤት እንዲማሩ አድርገዋል ዱ ንግስት ዘውዲቱ የአባታቸውን የምኒልክን ስራና ተግባር ተጣዩ ትውልድ ያስበው ዘንድም በቅዱስ ጊዮርጊስ አቅራቢያ የሚገኘውን የምኒልክ ሐውልት አሰርተውላቸዋል የዳግማዊ ምኒልክ አደባባይ በሜባለው ቦታ ላይ የቆመውን ሐውልት በጀርመናዊው መሐንዲስ በሙሴ ሄርትል አስጠንተው ሐውልቱ በጀርመን አገር በነሃስ ተሰርቶ እንዲመጣ አዘዙ ሐውልቱ መጥቶ የተመደበለት ቦታ ተደልድሎ ከተዘጋጀ በኋላ ገና ሳይተከል ዘውዲቱ ስላረፉ አልጋወራሹ ጥቅምት ቀን ዓም በታላቅ ክብረበዓል እንዲተከል አድርገዋል ወደ መንፈሳዊ ተግባራቸው ስናልፍምለብዙ መቶ ዓመታት ሀንቶ የቆየው ኢትዮጵያውያን ከሊቃውንቶቻቸው ውስጥ ጳጳስ መሶም አይችሉም የሚለው ግብጸች በአንቀፅ ያካተቱት ሕግ ቀርቶ ለመጀመሪያ ጊዜ በንግስት ዘውዲቱ የጥረት ውጤት ግንቦት ቀን ዓም አራት ኢትዮጵያውያን የጵጵስና ሹመት ሊያገኙ ችለዋል የእስክንድርያው ፓትሪያሪክ አቡነ ዮሐንስም ኢትዮጵያ ድረስ መጥተው የኢትዮጵያን ተወላጅ ጳጳስ አድርገው አዲስ አበባ ላይ ሾመውና ባርከው ተመልሰዋል ይህን ጉዳይ በሚመለከት የንጉስ ሳሊበላ ወንድም ቅዱስ ሃርቤይ ሞክሮት እንደነበረና ሳይሳካለት እንደቀረ ይልቁንም በዘመኑ ብዙ ሁከት እንዳስነሳበት በእሱ ታሪክ ውስጥ ያየነው ነው በተጨማሪም በአፄ ዮሐንስ ኛ ተሞክሮ ሳይሳካ ቀርቶ የነበረና በዘውዲቱ ጊዜ እውን የሆነ የኢትዮጵያውያን ክርስቲያን ነገስታት የዘመናት ህልም ሆኖ የቅየ ጉዳይ ነበር ስለዚህ በዘውዲቱ ጊዜ ኢትዮጵያ የራሷ ጳጳስ ኖሯት ቆየችና በ ዓም ደግሞ የራሷ ሊቃነጳጳሳት መሾም የሚችል በማግኘቷ ከእስክንድሪያ ማስመጣቱ ተቀተረ ንግስት ዘውዲቱ በአዲስ አበባና ከአዲስ አበባ ውጪ በጫሟገኙ ከተሞች በርከት ያሉ አብያተክርስቲያናትን አሳንፀዋልያረችና የፈራረሱትንም አሳድሰዋል በ ዓም ተመስርቶ ከ ዓመት በኋላ የተፈፀመው የበዓታ ገዳምን በማሰራትና ሙሉ መተዳደሪያ በመስጠት በፀሎት ቤታቸው ተቀምጦ የነበረውን የአፄ ምኒልክ አፅም እንዲያርፍበትና እንዲቀደስበት አድርገዋል የአዲስ አበባ ሴጴጥሮስ ወጳውሎስን የአዲስ አበባ ደብረነገስት ቁስቋምን የአዲስ አበባ ቅዱስ ዮሴፍን ደብረ አሚን ተክለሐይማኖትን ቅዱስ ቂርቆስን የአዲስ አበባ ደብረሠላም እስጢፋኖስን በዘመናቸው አሰርተዋል የእስጢፋኖስ ቤተክርስቲያንን ካሰሩ በኋላ በታላቅ ሰልፍ ታቦት ዛወስይሠጩኮ እንዲገባ ያደረጉትም ጥቅምት ቀን ዓም የሠገሌው ጦርነት ድል በእለተ እስጢፋኖስ ስለተገኘ በሚል ነበር የአዲስ አበባ ደብረፅጌ ዑራኤል ትክሉ በምኒልክ የነበረ ቢሆንም ስላረጀ አስፈርሰው አሁን ያለውን ህንፃ ያሰሩት ዘውዲቱ ናቸው የአዲስ አበባ ፅርሐአርያም ቅዱስ ሩፋኤልን አፄ ምኒልክ በጭቃና በሣር ክዳን አሰርተውት የነበረ ሲሆን ዘውዲቱ አስፈርሰው ያሁኑን ህንፃ አሳነፁ የአቃቂ ቀራንዮ መድሐኒዓለም ትክሉ የንጉስ ሳህለሥላሴ የአፄ ምኒልክ አያት የነበረና በምኒልክ ጊዜ የታደሰ የነበረ ቢሆንም አርጅቶ የሚፈርስ ስለሆነ የአሁኑን ህንፃ በአዲስ መልክ አሠርተዋል የእንጦጦ ማርያም ቤተክርስቲያን በእቴጌ ጣይቱ ስም ሆኖ ቀደም ሲል በምኒልክ ዘመን የተሰራው በጭቃ ስለነበርና ዕድሜ ስለሌለው ንግስት ዘውዲቱ አሁን ያለውን ህንፃ አሠሩት ልጅ እያመ ያሰራውን የቀጨኔ መድሐኒዓለም ቤተክርስቲያንንም አሳድሰዋል ኸ ጠራ የደብረ በግዕ አቡነ ሞእን ገዳምንም ቤተክርስቲያን በአዲስ መልክ ያሰሩት ዘውዲቱ ነበሩ ይህ ቤተክርስቲያን የንጉስ ሳህለስሳሴ ልጅ የሆኑት የአፄ ምኒልክ አባት የንጉስ ኃይለመለኩት መቃብር ያለበት ስለሆነ ዘውዲቱ ከመንገሣቸው በፊት ከነበረው ጊዜ ጀምሮ እስከዘመናቸው ፍፃሜ ድረስ አስፈላጊው ድግስ እየተዘጋጀ ሳይቋረጥ በየዓመቱ በፍትሐት የሸዋው ንጉስ የኃይለመለኮት ስም ሲጠራበት ቆይቶ ነበር ሌሎች ከአዲስ አበባ ውጪ በሚገኙ ከተሞች በንግስት ዘውዲቱ የተሰሩ አብያተክርስቲያናትም የመናገሻ ማርያም ቤተክርስቲያን የፋሌ መድሐኒዓለም ቤተክርስቲያን ሜታ የወረብ ማርያም ቤተክርስቲያን የአዋሽ ማርያም ቤተክርስቲያን የኤጀርሣ ለፎ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን የየረር ቅድስት ስላሴ ቤተክርስቲያን የአድአ በርጋ አቡነ ተክለሐይማኖት ቤተክርስቲያን ናቸው በተጨማሪም በኢየሩሳሌም በሚገኘው ቦታ ፕኢትዮጵያ ቤት ተብሎ የሚጠራውን ከዘጠና በሳይ ክፍል ያለውን ትልቅ ፎቅ ቤት አሰርተው ከኪራዩ ገቢ እሩቡ በኢየሩላሌም ለሚኖሩ መናንያን መርጃ እንዲውልና ቀሪው ለመንግስት ጉዳይ እንዲሆን አድርገዋል ንግስት ዘውዲቱ በዚህ መሰሱ መንፈሣዊ ተግባራት ላይ ትኩረታቸውን አድርገው ሲሰሩልዑል አልጋ ወራሽ ራስ ተፈሪ ደግሞ በእነዚህ ዓመታት ን ሬል በአውሮፓውያኑ ድጋፍና በኢትዮጵያውያን ምሁራን ረዳቶቻቸው እየታገዙ ግዙፍ ግዙፍ ተግባራትን እየከወኑ ኢትዮጵያን የማዘመንና የማሰልጠን ሂደታቸውን ቀጥለዋል ራስ ተፈሪ በዘውዲቱ ዘመን የሰሯቸው ስራዎቻቸውም በህዝቡ ዘንድ ልዩ አድናቆት ሲያስገኝላቸውበአገር ውስጥ ተራማጅ ሹማምንት ዘንድ ደግሞ ተቀባይነታቸውን ኣጉልቶላቸዋልበአውሮፓውያኑ ዓይን ደግሞ ወደርየለሸና በታሪክ ታይተው የማይታወቁ የኢትዮጵያ ተስፋ ተብለው ታዩከሁሉም በላይ ግን የስራቸው ውጤት ያስገኘላቸው ትርፍ የደጋፊዎቻቸው መበርከትን ሲሆን ይህም አንደኛውና ዋናው ግባቸው የነበረ ጉዳይ ነውምክንያቱም በየጊዜው ይነሳባቸው የነበረውን አድማ ዝቅ ብለን እንደምናየው በቀላሉ ማክሸፍ የቻሌትም ሆነ የዘውዲቱን ስልጣን እየሸረሸሩ ባዶ ለማስቀረት ቀላል የሆነላቸው የደጋፊዎቻቸውንና የሰላዮቻቸውን ቁጥር በማበርከታቸው ነውለዚህ ተግባር ሲሉም በስራ ውጤት ብቻ ሳይሆን ከፍተኛ ገንዘብ መድበው መቸርንም ተጠቅመውበታል ዓ ጥቂት ምሁራንን ከጎናቸው አሰልፈው የአስተዳደር እንቅስቃሴውን የገፉበት ልዑል አልጋ ወራሽ ራስ ተፈሪ ከ ዓም ካከናወኗቸው ተግባራቶች ውስጥ ኢትዮጵያን የመንግስታቱ ማኅበር አባል ማድረጋቸው ይጠቀሳል በ ዓም ኢትዮጵያ የአባልነት ማመልከቻዋን ስታስገባም ጠንከር ያለ ተቃውሞ ገጥሟት ነበር በውስጧ የባሪያ አገዛዝ አለ ግድያና ዝርፊያ አለ የግዛቷ ወሰን በደንብ የተከለለ አይደለም በግዛቷ ላይ የመንግስታቱ ማኅበር የሚያዘውን ሕግ ልታስፈፅም አትችልም የሚሉት ዋና ዋናዎቹ ነበሩ ሆኖም የአልጋወራሹን የአስተዳደር ስራ ያዩ አገራት ድጋፋቸውን ሰጡ አልጋወራሹም የባሪያ አገዛዝ በሕግ እንደተሻረና አገራቸውም ሠላም መሆኗን አስረድተው በ ዓም በሚያዚያ ወር ኢትዮጵያ የመንግስታቱ ማኅበር አባል አገር ልትሆን ቻለች ዋና ደጋፊዎቹም እንግሊዝ ፈረንሣይና ጣሊያን ነበሩ በመጀመሪያ የተቃወሙትም እነሱው ነበሩ እነዚህ አገሮች ወዳጅ መስለው አባል አድርገው መልሰው ደግሞ ትወረር ብለው በኢጣሊያ የዳግም ወረራ ጊዜ እውቅና ሰጥተዋል የሆነ ሆኖ ኢትዮጵያ በልዑል አልጋወራሹ ጥረት በ ዓም አባል አገር ሆናለች ይህም በወቅቱ ለኢትዮጵያ የማይገኝ እድል ተደርጎ የተወሰደና ልዑል አልጋወራሹም በከፍተኛ ደረጃ የተወደሱበት ትልቅ ተግባራቸው ነበር ኢትዮጵያ አባል ከሆነች በኋላ ወዲያው በሚያዚያ ወር አልጋ ወራሹ መኳንንቱን አስከትለው በተመቻቸላቸው የጉብኝት ፕሮግራም የፈረንሣይን የቤልጂየምን የስዊዲንን የኢጣሊያን የእንግሊዝን የግሪክን ዋና ከተሞች ተዘዋውረው እየጎበኙና ከየአገራቱ መሪዎች ጋር እየተወያዩ ደፕሎማሲያዊ ግንኙነቱን አጠናከሩት የመንግስታቱን ማኅበር መቀመጫ ጄኔቭንም ጎበኙ የመጀመሪያው አውሮፓን የጎበኙ አልጋወራሽ ናቸውና በምሁራኑ ዘንድ ልዩ አድናቆት ተቸራቸውጉብኝቱ ለኢትዮጵያውያኑ ልዑካን ቡድንም ብዙ ነገርን ያስገነዘበ ነበርከወራት በኋላ ነሐሴ ቀን ዓም ጉብኝታቸውን አጠናቀው ወደ አዲስ አበባ ሲመለሱ ደማቅ አቀባበል ጠበቃቸውተመልሰውም በጉብኝታቸው ወቅት ያዩትን ስልጣኔ ኢትዮጵያ ላይ ተግባራዊ ለማድረግ ጥረታቸውን ቀጠሉ ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ነው አዳዲስ ስራዎች በስፋት መሰራት የጀመሩት በለንደን ቆይታቸው በአፄ ቴዎድሮስ ጊዜ ከመቅደላ ተወስዶ ከነበረው ህልቁ መሣፍርት ከሌለው ቅርስ ውስጥ አንድ የወርቅ ዘውድ ከእንግሊዝ ንጉስ ከጆርጅ ኛ የይመለሳል ቃል ተገብቶላቸው ነበርና ሐምሌ ቀን ዓም ተመልሶ ንግስት ዘውዲቱ ተረክበዋል ከውጭ አገር ነገስታትም በየጊዜው የአድናቆት መልዕክትይደርሳቸው ጀመር ይህን ወዳጅነት መሠረት በማድረግም ራስ ተፈሪ በርካታ ኢትዮጵያውያንን እየመለመሉ ለትምህርት ወደ አውሮፓ መላክ ጀመሩ ትምህርት ቤቶችም በአዲስ አበባና በየጠቅላይ ግዛቱ እንዲከፈቱ አደረጉ በጥቅሉ በአልጋ ወራሽነታቸው ዘመን ዛሬም ድረስ ግልጋሎት እየሰጡ ያሉ ተቋማትንና ልዩ ልዩ የመሠረተ ልማት አውታሮችን ለመገንባት መሠረት የጣሌበት ወቅት ሆነ ጎን ለጎንም የስልጣናቸውን መንገድ ይገነቡ ነበር በ ዓም ለመጀመሪያ ጊዜ አውሮፕላን አስመጥተዋል ይህንንም ለዚያው ለመከረኛው ስልጣን ቦንብ ሲያዘንቡበት ወደፊት እናያለን» በተጨማሪም ከአውሮፓውያኑ ጋር የተለያዩ የሞኖፖል ውሎችን ሙሉ ኃላፊነት ወስደው ይፈራረሙ የነበሩት ራሳቸው ራስ ተፈሪ ነበሩ በንግስተነገስት ዘውዲቱ ዘመነመንግስት እነዚህንና እነዚህን የመሣሠሉ ተግባራት ሲከናወኑ አገሪቱ ሠላም የሠፈነባትና የዘውዲቱ የስልጣን ዘመንም የተረጋጋ የነበረ ሊመስለን ይችላልነገር ግን ከመቸውም ጊዜ የበለጠ አደገኛ የስልጣን ትግልና ሽኩቻ የነበረበትበየጊዜው በአልጋ ወራሹ ላይ የሚነሱ አድማዎች የበረከቴበት ሹማምንቱ ጎራ ለይተው የተናቆሩበትበወሬበሐሜትና በአሉባልታ ብዙዎች የተቀጡበትዛዘውድ የጫኑት ንግሥት የተካለቡና የተዋከቡበት በሁለት ቤተመንግስት ግብር የተበላበትየንግስትና ያልጋወራሽ ስልጣን ማን አዛዥ ማን ታዛዥ እንደሆነ ያልተለየበት። የሚል ነበር መልሳቸው የአባውቃው ፍርድ ከተከናወነ በኋላ በከተማይቱ ለቀናት ሰፍኖ የነበረው ውጥረት ቢረግብም ወዲያው ደግሞ በአባውቃው መያዝ የተደፋፈሩት የአልጋወራሹ ደጋፊዎች ያችኑ ጥያቄ እንደገና በገሃድ እነዚህ የተፈሪ ደጋፊ የሆኑ ግለሰቦች በወቅቱ ዝቅ የነበራቸውና ለመልዕክትም የማይመጥኑ ቢሆኑምበነሲቡ ተ አማኑኤል እየተመሩ በሌሎች ግፊት ተደርጎ የማያውቀውን ተግባር በንግስተነገስት ፍላጎትና በምክክር ብቻ መፈፀም የነበረበትን በኃይል ለመፈፀም ወደ ቤተመንግስቱ ሄዱና በድፍረት ተፈሪን ያንግሱልን የሚል ጥያቄ አቀረቡበዚህ ጊዜ በፈቃድ የሚደረገውን ባድማ ማድረጉ ሳያንስ የተላኩት ሰዎች በንግስት ዘንድ የማይታወቁና ለመግባትም ማዕረጋቸው የማይፈቅድ መሆኑን አይተው ዘውዲቱ በእጅጉ እዘኑሆኖም ምንም ምርጫ አልነበራቸውምከግራ ከቀኝ ሲያዋክቧቸው እሺ ብየዋለሁ ንጉስ ብየዋለሁ አሉ የተለመደው የአንድ ግዛት ንጉስ ማድረግ ነበር አዲስ አበባ ደግሞ ንጉስ ተሾሞባት አያውቅምንጉሰ ነገስት እንጂስለዚህ ግርማዊት ንግስተ ነገሰታት ዘውዲቱ ሁሉም ወደ ተፈሪ አዘንብለውየነበሩት ደጋፊዎቻቸው ተማርከው ተግዘውና ታስረው ብቻቸውን ቀርተው ስለበር ምንም ምርጫ አልነበራቸውምና ንጉስ አሏቸው እንጂ ጥምን ንጉስገ ተብለው ቢጠየቁ ራሳቸውም አይመልሱትምየአንድ ክፍለ ሀገር ንጉስ እንዳይባሉ መቀመጫቸው አዲስ አበባ ነውአልጋወራሻም ናቸውየአዲስ ኣበባ ንጉስ የሚባልም የለም ሊኖርም አይችልምበጥቅሉ በንጉሰነገስት መቀመጫ መናገሻ ከተማ ላይ ንጉስ አይሾምምግራ የተጋባ ብቻ ያን ሊያደርግ ይችላልዘውዲቱ ይሄን ይመስሉ ነበር እናም ልዑል አልጋወራሽ ራስ ተፈሪ መኮንን መስከረም ቀን ዓም ንጉስ ሆኑ አሁንም ይሄ ሳያንስ ንጉስ ተፈሪ የንግስ በዓሉ የሚደረገው በቤተክርስቲያን ይሁንልኝ አሉንግስት ዘውዲቱም በቤተ ክርስቲያን የሚደረገው የዘውድ በዓል ለንጉሰ ነገስት እንጂ ንጉሰነገስቱ የሚሾመው ንጉስ ዘውድ የሚጫንለት በቤተመንግስት ነው ብለው ሞገቱበዚህ ጉዳይ ብዙ ክርክር ከተካሄደ በኋላ ሁለቱን ሊያስማማ የሚችል አማካይ ቦታ ተመረጠና ከቤተመንግስቱ በላይ ከመታሰቢያ ቤቱ በታች ባለው ጎተራ ሜዳ በሚባለው ቦታ ትልልቅ ድንኳኖች ተጥለው የንግስ በዓሉ በድምቀትና የውጭ አገር መንግስታት ልዑካን ጭምር የተገኙበት ሆኖ በተጠቀሰው ዕለት ተከናወነንጉስ ተፈሪ ዘውዳቸውን ከደፉ በኋላ እዚህ ደረጃ ሳላደረሳቸው አምላክ የምስጋና ፀሎት ለማድረግ በቀረበላቸው ያማረ ሰረገላ ላይ ተሳፍረውና በክብር ታጅበው ወደ ቅድስት ስላሴ ቤተክርስቲያን በማምራት የምስጋና ፀሎታቸውን ካደረሱ በኋላ ወደቤታቸው ወደገነተ ልዑል ወደሳይኛው ጊቢ ሄደው መሳፍንትመኳንንት እና ህዝቡን ሰበስበው ግብር አበሉ ከዚህ ጊዜ በኋላ ንጉስ ተፈሪና ንግስት ዘውዲቱ ግንኙነታቸው ተቋርጦ በጣም አስፈላጊ ጉዳይ ከሆነ ብቻ በቀጠሮና በመልዕክተኛ አልፎ አልፎ ከመገናኘት በቀር በአካል ተያይተው አያውቁም ይህም ብቻ አይደለም ላይኛውና ታችኛው ቤተመንግስት እየተባለ ቀድሞ ባንድ ቤተ መንግስት ይደረግ የነበረው የግብር ማብላት ስርዓት ቀርቶ በሁለት ቤተ መንግስት ሁለት ግብር ሆኖ አረፈው ሹማምንቱም የለየው ለይቶለት አንዱን ወግኖ ሲቀር ጥቂት ሹማምንት ደግሞ ጉዳዩ ለሁለት ጌቶች መዝዛት ሆኖባቸው በግራ መጋባት ቀሪዋን ዓመት ተኩል እንደምንም ለማሳለፍ ተገደዋል ቀደም ሲል የተጠቀሰውን የታሪክ ማስታወሻ የሚለውን መፅሐፍ የፃፉትና ተጀምሮ እስኪጨረስ የተፈሪ ደጋፊ የነበሩት ልጅ ከበደ ተሰማ በኋላ ደጃዝማች ይህን ታሪክ ማስታወሻ የምፅፈው በቅርብ ሆቼፔ ሁኔታውን እንዳጠናሁት የንግስትን አስተያየትና ኀሳብ ከዚህ በታች በተመለከተው አረፍተነገር በአጭሩ እገልፃለሁ በማለት የንግስት ዘውዲቱን ሁኔታ እንዲህ ይነግሩናልእኔን ሳያውቀኝና ሳልጠቅመው የአባቴን ውለታና ወሮታ ለመመለስ ሲል የኢትዮጵያ መሣፍንት መኳንንትና ህዝቡም በፈቃደ እግዚአብሔር ታዝዞ ለአባቴ ዙፋን ቢያበቃኝ ከእኔ አስተዳደር አለማወቅ የተነሳ ህዝቡ እርስ በርሱ ተፋጅቶ ከሚያልቅና ራሳቸውን አልቻሉም ተብሎ በዘመነ መንግስቴ የባዕድ መንግስትና ገዥ በኢትዮጵያ ላይ ከሚገባ እኔ የተጠየቅሁትን ስልጣን እየለቀቅሁና እየሰጠሁ ነገሩን ማብረድ ይሻላል በማለት የሚገጥማቸውን ችግር ሁሉ ከፍ ባለ ትዕግስት ያሳልፉት እንደነበረ በግልፅ ይታወቅ ነበር ይሉናል ሲቀጥሉም ይህ የእኔ ኀሳብ ብቻ ሳይሆን በዚያን ዘመን አንዳንድ ሰዎች ከመኳንንቱም ሆነ ከመሐል ሰፋሪው ወደ ንግስት ዘንድ እየመጡ ጥቃትዎንና በደልዎን አንወድምና ቅር የተሰኙበት ነገር እንዳለ ይንገሩን እያሉ ሲጠይቋቸው ለነዚህ ሰዎች ንግስት የሚመልሱትን መልስ በመስማቴ ገለፅኩ እንጂ አስመስዬ በመናገር የተፃፈ አይደለም ይላሉ ያይን እማኙ ከዚህ አንፃር በየትኛውም ፀሐፊ እይታ አገላለፁ ይለያይ እንጂ የንግስት ዘውዲቱ ስልጣን አለአግባብ እየተገዘገዘ መኖሩን ማንም የማያስተባብለው ሐቅ ነው ንጉስ ተፈሪ አሁን አንድ አስጊ ባለሥልጣን ቀርቷቸዋልየዘውዲቱ ባለቤት ራስ ጉግሣ ወሌህዝቡ እንዳሰበው አልሆነም እንጂ እያሙ ወርዶ ዘውዲቱ ሲተኩ የአስተዳደሩን ስራ በባልነታቸው ራስ ጉግሳ ይይዙታል ተብሎ ተገምቶ ነበር በእርግጥም ግምቱ ያስኬድ ነበርሆኖም ወቅቱ ለተገቢ አካሄዶች የማይመች ነበርና ራስ ጉግሳ ከባለቤታቸው እንዲርቁ አስበው የሸዋ መኳንንት በዘየዱት መሰረት ወደቀድሞው ግዛታቸው በጌምድር ሾመው ልከዋቸዋል ራስ ጉግሳ በግዛታቸው ላይ ሆነው የባለቤታቸውን በደል ቢያውቁምለጊዜው እንደማንኛውም ባለሥልጣን ተመልካች ከመሆን በቀር ሌላ ዘዴ አልታያቸውም ስለዚህም በስተመጨረሻ ቂማቸው ገንፍሎ በገሃድ ለማመፅ ይዘጋጁ እንጂ ከዚያ ጊዜ በፊትም ፀረተፈሪ መሆናቸው ለማንም ግልፅ ነበር ራስ ጉግሳ በተፈሪና በተከታዮቻቸው ላይ ሃይማኖትን ማዕከለ ያደረገ ተፈሪና የሸዋ መኳንንት የውሻ ሥጋ ይበላሉ ከሚለው ክስ ጀምሮ የተለያዩ መጥፎ መጥፎ ወሬዎችን ያስወሩ ነበርበዚህም ላይ እንደባልቻ የተፈሪን ትዕዛዝ አልቀበልም ባይ ሆነው የቆዩ ናቸውእነዚህን ወሬዎች የሰሙት አልጋወራሻም በራስ ጉግሳ ስር የነበሩትን ትልልቅ ሹማምንት በችሮቃ እያባበሉ ጉግሳን ከድተው ለራሳቸው እንዲገቡ ማድረግ ከጀመሩ ቆይተዋልከእነዚህም ውስጥ የስሜኑ ገዥ ደጃዝማች ኣያሌው ብሩ አንዱ ናቸው ከሐሜቱም ባለፈ አልጋወራሹ በራስ ጉግሳ ስር የነበረውን የመተማን ጉምሩክ በስራቸው ለማድረግ ብዙ ጥረት ሲያደርጉ በራስ ጉግሳ እንቢተኝነት ሳይሳካ ቀርቷል በእነዚህና በሌሎች ምክንያቶች የሁለቱ ጠላትነት ስር ሰዶ የቆየ ሲሆን የጎጃሙ ራስ ኃይሉና የትግራዩ ራስ ስዩምም ውስጥ ውስጡን ለራስ ጉግሳ ከጎንህ ነን ባቶች መሆናቸው በአልጋወራሹ ዘንድ የተሰማ ስለሆነ ራስ ጉግሳን ቸል ማለት አደገኛ መሆኑን ተረድተዋልስለዚህ ንጉስ ተፈሪ እሺ እንደማይሏቸው ቢያውቁም ለጦርነቱ ግልፅ ምክንያት ማግኘት ነበረባቸውና በመጀመሪያ ወዴ ወረኢሉ መጥተው እንዲገናኙዋቸው ላኩባቸውራስ ጉግሳ አልመጣም አሉከዚያም በወቅቱ በችግር ምክንያት የአፋርን ግዛት በመውረርና በመዝረፍ በመንግስት ላይ ያመፀውን የራያና አዘቦ ህዝብ እንዲያረጋጉና ፀጥ እንዲያሰኙ ትዕዛዝ ተሰጣቸው ራስ ጉግሳ ግን ጭራሽ የራያና አዘቦን ህዝብ ከጎናቸው አሰልፈው አመፃቸውን ገፉበትና ለጦርነት ተዘጋጁአልጋወራሹም የፈለጉትን በቂ ምክንያት አገኙና በጦር ሚኒስትሩ በራስ ሙሉጌታ ይገዙ የሚመራ ጦር ላኩባቸው በዚህ ጊዜ የጎጃሙ ራስ ኃይሉና የትግራዩ ራስ ስዩም አይዞህ ማለታቸውን ትተው ገሸሽ አሉየራስ ጉግሳ አዝማሪ ስለጉዳዩ ተከታዩን ገጠመ ሕኛይቱ ወረቀት ያልፈረመ የለም መላው ታጥቆ ገባ ግዴለም ግዴለም ትግሬም ገባ አሉ ሰምቶ በፍጥነት ጎጃምም ገባ አሉ ሰምቶ በፍጥነት የወሌውን ጉግሳ ሞኙን የኔ ጌታ መፈተኛ አርጎነት ራስ ጉግሳ ከጦርነቱ በፊት እጅ እንዲሰጡ ቢለመኑ አሻፈረኝ አሉ በዘውዲቱ በኩልም በደብዳቤ ተሞከረ እባክህ እሺ ብለህ ግባ ከክፉ እንዳትወድቅ ብለው ለባለቤታቸው ቢፅፉም ጉግሳ በጅ አላሉም መጋቢት ቀን ዓም የአንችም ጦርነት ተካሄደ ቦታው በበጌምድር ግዛት ውስጥ ያለ ሲሆን ቋና ወይም ዘቢጥ ተብሎ ይታወቃል በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በአውሮፕላን የታጀበ ጦርነት ሆነ የተፈሪ ጦር ከላይ ቦምብ እያዘነበ ከስር በጉግሳ ሠራዊት እጅ በማይገኝ ጠመንጃ እየተታኮሰ ውሎ በሠራዊት ብዛትና በመሣሪያ ብልጫ የጉግሳ ጦር ወደመሸነፉ ሲቃረብ የጨበጣ ውጊያው ላይ ራስ ጉግሳ በፅኑ ሲፋለሙ ሳለ በጎራዴ ጭንቅላታቸውን ተመትተው ወደቁ ራስ ጉግሳ ከተገደሉ በኋላ ሠራዊታቸው ውጊያውን ቢቀጥልም መሸነፉ አልቀረም እንደተባለው ራስ ጉግሳና ሠራዊታቸው ያውሮፕላን መፈተኛ ሆነው አለፉ አልጋወራሹ አስፈሪ አስፈሪ ጠላቶቻቸውን መንጥረው ጨረሱ ዘውዲቱና ዘውዳቸው ያለደጋፊ ብቻቸውን ቀሩ ስለዚህ ይህ ጦርነት በተፈሪ ድል አድራጊነት ከተጠናቀቀ ከሁለት ቀን በኋላ መጋቢት ቀን ዓም ግርማዊት ንግስተነገስት ዘውዲቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩየ የንግስት ዘውዲቱ ህልፈት መንስኤው ተብሎ የሚገለፀው በአንድ በኩል ከሳምንት በፊት አሟቸው ስለነበር በዚያ ምክንያት እንዳረፉ በሌላ በኩል የባለቤታቸውን መገደል ሲሰሙ በድንጋጤ ህመማቸው አገርሽቶ እንደሞቱ ነው ንግስተ ነገስታት ዘውዲቱ በአባታቸው ዙፋን ተቀምጠው ኢትዮጵያን ለ ዓመት ከስድስት ወር አስተዳድረው በ ዓመታቸው አርፈዋል በደመቀ የቀብር ። ፋኣም የአፄ ኃይለስላሴ ዘመነመንግስት ተ ብሎ የተቀመጠ ነገስት ከሆኑበት እለት ጀምሮ የሚሰላ ሆኖ እንጂ በስልጣን ላይ ያሳለፉት ጊዜ ከግማሽ ምዕተዓመት በላይ ነው ያላለፉት ሐምሌ ቀን ዓም ከራስ መኮን ን ወልደሚካኤል ቪእመቤት ዓሊ ከሐረር ከተማ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ርሳ ጎሮ በተባለች ቦታ ልጅ ተፈሪ ተወለዱቡ ህጻኑ ች አባታቸው የአፄ ምኒልክ የአክስት ልጅ ናቸው እና የቫአመቤት ንሊ ከተፈሪ በፊት ስድስት ልጆች ወልደው የነበረ ቢሆንም ሽ ተውባቸዋል አሁንም ሰባተኛውን ን ለመውለድ ሁለት ወራት ቀርቶኛል ብ ሃት ሰከባድ ዶቶ ለው ሲያስቡ ድ ይያዙና ፈጣኑ ተፈሪ በተረገዙ በሰባተኛው ወር ይወለዳሉ የከባድ ምጥ ፈሪ እንደተወለዱ ቤተዘመድ ናቱ ካ ል ዩት ዋታድ በማለት ተንኝኑን እናቱ ሳያዩት ይዘውት ዋት ተት በባህላዊ አገላለፅ ሾተላይ የሚባል ሲሆን ላ ሲሆን ሊኖር የሚችለው ኃይለኛ የዓይን ጨረር ሌላ ሰው ላይ ሲያርፍ እስከሞት የሚያደርስ ጉዳት እንደሚያስከትል ይታመናል የበ በሳይንሳዊ ገለፃ ደግሞ የእናት ወይም የአባት የደም አይነት ክዘ ሃፀ ሆኖ የሌላኛው ዘ ዞርቪቨክህ ይሆንና የሁለቱ ወላጆች ደም ዶጣጣም ሲቀር የሚክሶት ችግር ተደርጎ ይገለፃል ምክንያት ሀፃኑ ተፈሪ ከእናቱ ወዲያው መ ለየት ነበ ከወላጆቹ ቤት ወጥቶ ዘመድ ቤት ማደግ ይጀምራል እናቱ ማኩን ሁኔታ ባመል ሲከታተሉ ከቆዩ በኋላ በድጋሚ አርግዘው ነበርና ከ መጋቢት ቀን ዓም በዚሁ በወሊድ ምክንያት ዩይሃ ከ ን ጣዕም ሳያውቀው ቀረ ች አለፈ ልጅ ተፈሪ የእናት ከህፃንነቱ ዶሮ የአጎቱ የደጃዝማች ብሩ ሐይለማርያም ባለቤት ወሮ ትሰሜ አባይርጋ ከእምሩና ከልጃቸው ጋር አሳደጉት ተፈሪ በልጅነቱ ከአብሮ አደጎቹ እምሩና ማሚትጋር በዚያም ሳሉ አባታቸው ራስ መኮንን የፈረንሣይኛ ትምህርት እንዲማሩ መምህር ቀጠሩላቸውና ልጅ ተፈሪ ትምህርታ ውን እየተከታተሉ አደጉ በ ዓመታቸው በ ዓም ከሐረር ወ ተዲስ አበባ መጥተው ለመጀመሪያ ጊዜ ከአፄ ምኒልክ ጋር ተገና ተመልሰው ወደ ሐረር ሄት ታቸው ራስ መኮንን በ ዓም ህዳር ቀን የደጃዝማች ማዕረግ ሰጥተው ጋራ ሙስታ የተባለውኃ አውራጃ ሾሟቸው ቅጣ ልጄ ደጃዝማች ተፈሪ ነው ብለውም ለመኳንንቶቻቸው ደዬ ረ ልጅ ተፈሪ በ ዓመታቸው የደጃዝማችነት ማዕረግ እንዳገ ሆሪ ው በ ዓም መጋቢት ቀን አባታቸው ን በ አስመጥተው ልክ ተፈሪን ከሐረር ወ ነ አጀዝማችነታቸው እንደፀና ቀረብ የሚለውን የሰላሌን በስት ብቸኛ ው ግን ለተሰጣቸው ግዛት ሌላ እንደራሴ ወ ትምህርት ቤት በነበረው በዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት ገብተው ሐረር እያሉ የጀመሩትን ትምህርታቸውን ቀጠሉበት ይ «ፀመጨ ህጻኑ ተፈሪ እና አባታቸው ራስ መኮንን ከዚያም በ ዓም የባሶ በጌምድር ግዛትን ቀጥሎ በ ዓም ሲዳሞን ተሾሙ ከሁለት ዓመት በኋላም ሲዳሞን ትተው የአባታቸውን ግዛት ሰፊውን ሐረርጌንና አውራጃዋን እንዲያስተዳድሩ ተደረገ የሐረርጌ ህዝብም በደስታ ተቀበላቸው በ ዓም በሐምሌ ወር የንጉስ ሚካኤልን የልጅ ልጅ ወሮ መነንን አግብተው መኖር ጀመሩ ነሪ ደጃዝማች ተፈሪ በ ዓመታቸው ወሮ መነንን አግብተው በ ዓም የመጀመሪያ ልጃቸውን ልዕልት ተናኘወርቅን ወለዱ ከምኒልክ ሞት በኋላ ስልጣን የያዘው እያሠ በ ዓም ደጃዝማች ተፈሪን ከሐረርጌ ግዛት ሽሯቸው ወደአዲስ አበባ መጥተው እንዲቀመጡ ተደረገና ወዲያው የከፋን ግዛት ሾማቸው ሆኖም ደጃዝማች ተፈሪ አልሄዱበትም ተፈሪ የአውሮፓ ቋንቋ የሚያውቁ ከአውሮፓውያኑ ጋር ያለአስተርጓሚ በቀጥታ የሚነጋገሩ ጨዋ ዝምተኛ እየተባሉ ቆዩ በ እያ ከስልጣን ተወግዶ ዘውዲቱ ሲነግሱም በወቅቱ አዲስ አበባ የነበሩት ደጃዝማች ተፈሪ ራስ በሚል ማዕረግ አልጋወራሽ ሆነው የራስ ወርቅ አሰሩ ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ንጉሠ ነገስት እስከሆኑበት እስከ ዓም ድረስ በተከታታይ ልዑል አስፋወሰንን ልዕልት ዘነብወርቅን ልዕልት ፀሐይን ልዑል መኮንንን እና አቤቶ ሳህለሰላሴን ወልደዋል ከ ዓም ድረስ ለ ዓመታት ያህል በትዳር አብረው የቆዩት እቴጌ መነን እና ራስ ተፈሪእቴጌዋ በዓም በህመም ት በሞት የተለዩ ናቸው ምክንያ ተፈሪ አልጋወራሽ ኑበት ጊዜ ጀምሮ የፈፀሟቸውን ተግባራቶችም ሆነ ኢትዮጵያን የማዘመን እንቅስቃሴያቸውን እንዲሁም ባለሙሉ ስልጣን እንደራሴ ቀጥሎ ንጉስ እየተባሉ መምጣታቸውን ከንግስተ ነገሰት ዘውዲቱ ታሪክ ጋር በሰፊው ያየነው ነው ተቃዋሚዎቻቸውን ሁሉ እያንበረከኩ የስልጣን መንገዳቸውን እየጠረጉ እዚህ መድረሳቸውንም እንዲሁ ተፈሪ ከተፈሪነት ወደ ኃይለስላሴነት ለመሸጋገር ረቂቅ መንገድ ተጉዘዋል ክቡር አቶ ብርሃኑ ድንቄ ተፈሪን ሲገልጺቸው ህ ራስ ተፈሪ ሰውን አያምኑም ለ በቀላሉ የሰው ምክር አይከተሉም ሐ ወሬ ከማንም ሰው መስማት ይፈልጋሌ መ እንደሚቀናቸው ካላመኑ በቀር አንድ ነገር ለመጀመር ያመነታሉ ሠ በሴትና በመጠጥ አይታለሉም ከዚህም የተነሳ ማንኛውም አይነት አድማ በተነሳባቸው ጊዜ በልዩ ልዩ ዘዴ ለመመከት እንዲችሉ ኛ ብዙዎችን የንግስትን የውስጥ አሽከሮች በገንዘብ እየደለሉ ማናቸውንም ሚሜስጥራዊ ዱለታ የሚከታተል የስለላ ክፍል አደራጁ ኛ ታማኞች በሆኑ በአባታቸው በልዑል ራስ መኮንን ሹማምንቶች መሪነትና ተመልካችነት ብርቱ የወታደራዊ ድርጅት አቋቋሙ ኛ ለፕሮፓጋንዳ አያሌ ገንዘብ እያወጡ የተቃዋሚዎቻቸውን ኃይል መከፋፈልና የመሃል ሰፋሪውን የህዝቡንና የካህናቱን ልብ መማረክ ጀመሩ በውነትም እቅዳቸው በትክክል ሰራላቸው ተቃዋሚዎቻቸው አንድ በአንድ ወደቁ በማለት ነው ንግስተ ነገስት ዘውዲቱ መጋቢት ቀን ዓም እንዳረፉ ስልጣኑን የተረከቡት ተፈሪ ከሰባት ወር በኋላ ጥቅምት ቀን ዓም ነበር የስርዓተንግስ በዓላቸው በደማቅ ሁኔታ የተከናወነው እነዚያ ሰባት ወራት በኢትዮጵያ ምድር ታይቶ የማይታወቅ የበዓል ማሸብረቂያ ዝግጅት የተካሄደባቸው ናቸው ንጉሰነገስቱና እቴጌዋ የሚጓዙበት ሠረገሳ ከጀርመን አገር መጣ ልብሱ ሁሉ በወርቅና በሐር የተሽቆጠቆጠ ነበር የአዲስ አበባ ክርንክስ ቤቶች እንዲወገዱ ተደረገ መንገዱ አስፋልት ሆነ የከተማ ፖሊሶች ለመጀመሪያ ጊዜ ዘመናዊ ዩኒፎርም ለበሱ ቤተመንግስቱና አካባቢው በኤሌክትሪክ ብርሃን አሸበረቀ ዘውዲቱ ያሰሩት የምኒልክ ሐውልትም በበዓሉ ዋዜማ ነበርና የተተከለው ለአዲስ አበባ ውበት ተጨማሪ ግብዓት ሆኗል በበዓሉ ላይም ኢጣሊያን ወክሎ የሶኮይ ልዑል እንግሊዝን ወክሎ የግሎስተር መስፍን የተገኙ ሲሆን ከዚህም ባለፈ ከመላው አውሮፓ ጥሪውን አክብረው የታደሙ ከአሜሪካ ከፈረንሣይ ከጃፓን ከጀርመን ከግሪክ ከሲውዲን ከሆላንድ ከቤልጂየምና ከግብፅ በዓሉ ቀን ሲቀረው አዲስ አበባ የገቡ ባለሥልጣናት አገራቸውን ወክለው ተገኝተዋል ስፍር ቁጥር የሌላቸው ጋዜጠኞችም ኣዲስ አበባን አጥለቅልቀዋት ነበርና የበዓሉን ድምቀት የመላው ዓለም ህዝብ እንዲያውቀው አድርገዋል በአጭሩ በአገሪቱ ብቻም ሳይሆን በአህጉሪቱ ታይቶ የማይታወቅ ደማቅ የንግስ በዓል ነበርና ብዙዎችን አስደንቆ አልፏል በእለቱ ተፈሪ ሞዓ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ ቀዳማዊ ኃይለስላሴ ስዩመእግዚአብሔር ንጉሠ ነገስት ዘኢትዮጵያ ተብለው ቅብዓመንግስቱን ተቀብተው የወርቅ ዘውዳቸውን የጫኑት በመናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ነበርበእለቱም ወሮ መነን የእቴጌነቱን ዘውድ ጭነው ልዑል አስፋወሰንም ለአልጋወራሽነት የሚገባው ወግ ተፈፅሞለት የወርቅ አክሊል ደፋ ስርዓቱ ተፈፅሞ ወደታላቁ ቤተመንግስት ተመልሰው ዙፋናቸው ላይ ሲቀመጡ ጊዜ መድፍ ተተኩሶ ልዩ ግብዣ ተደርጎ የአዲስ አበባ ከተማም በንጉሠነገስቱና በእቴጌዋ ፎቶግራፍ እንዲሁም በሰንደቅ ዓላማ አጊጣ ለአንድ ሳምንት ያህል የደመቀው የኤሌክትሪክ ብርሃን ሳይጠፋ እንዳሸበረቀች ቆየች ተፈሪ በንግስና ስማቸው ኃይለስላሴ እየተባሉ መጠራት ጀመሩ ቀደም ሲል የጀመሯቸውን ኢትዮጵያን የማዘመን ስራቸውንም ቀጠሉ የአፄ ኃይለስላሴን ኣገዛዝ የሚነትፉ ምሁራን በርካታ ናቸው የሚያደንቋቸውም ቀላል ቁ ር የላቸውዎ ስለእርሳቸው ታሪክም በርካታ ፀሐፍት የየራሳቸውን እይታ ማዕከል በማድረግ ፅፈዋልራሳቸው ጃንሆይም ህይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ በሚል ርዕስ በሁለት ቅፅ የተከፈሉ ዳጎስ ዳጎስ ያሉ መፃህፍት ሪፈዋል የጃንሆይን የአገዛዝ ዘመን ታሪክ ከተቺዎቻቸውና ከከፊል ተቺዎቻቸው ተነስቶ ቢፃፍ እንኳበተጨባጭ በዘመናቸው የተደረጉ ለውጦችን ፌ የሚያዳፍን ሆኖ አይገኝምየአድናቂዎቻቸውና የተቺዎቻቸው የገለፃ ልዩነት የሰሩትን ስራ በማግዘፍና በማጣጣል የሚገለፅ መሆኑ እንጂጃንሆይ ይህችን አገር የማዘመኑን ስራ በፅኑ መሠረት ገንብተው ለትውልድ ማስረከባቸው መስተባበል የማይችል ሐቅ ነው በጃንሆይና በኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ጉዳዮች በርከት ያሉ መፃህፍት የፃፉት አሜሪካዊ ሐሮልድ ማርክስ ጃንሆይን የዘመናዊት ኢትዮጵያ አርክቴክት ይሏቸውና ኢትዮጵያን በስልጣኔ ለማራመድ ስለሚጠቀሙበት ዘዴም ጥንቁቅ ነበሩ ብለው ይገልጂቸዋል ስልጣኔ በአጠገቡ አልፎ ለማያውቀው ህዝባቸው ፈጣንና ድንገተኛ ማኅበራዊ ለውጥ ቢፈጠር ለህዝቡ ክፉ ዕጣ እንዳይሆንበት በመስጋታቸውም አረማመዳቸውን ለዘብ እንዳደረጉ ይጠቁማሉ በተቃራኒው ፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም ልከ ከ እዕፀጠ ሯህዝርፀር በተሰኘ ጽሁፋቸው ጃንሆይ አገር የማዘመን ሂደትን አንደ ውስብስብ መስተጋብር እንዳልተረዱት በመግለጽ ለመንግስታቸው በነበራቸው አመለካከትና ዘመናዊነትን ለማስፋፋት በሚያደርጉት ጥረት መካከልም የማይታረቅ ተቃርኖ ነበረ ይሉናል ከተቺዎቻቸው በኩል የሚሰነዘረው ተደጋጋሚ ትንተና ፕአፄ ኃይለስላሴ አገር የማዘመን ፕሮጀክት ቁልፍ ፍላጎት ስልጣናቸውን በተደላደለ መሰረት ላይ ለማስቀመጥ ሲሉ የተጓዙበት መንገድ የወለደው ነው የሚል ነው የህበጠ በበ እጠበ ፀሐፊ ፕሮፌሰር መሳይ ከበደ ዝመናዊነት የአፄ ኃይለስላሴ መንግስት እውነተኛና ትክክለኛ ግብ ነው የሚለውን አስተሳሰብ ወደ ጎን ካላልነው በስተቀር ኢትዮጵያን የማዘመን ፕሮጀክትን ፅንሰ ኀሳባዊ ድቀት ከመሰረቱ ልንረዳው አንችልም በማለት የዘመን ሂደቱ ድቀት የመጣው በመዋቅራዊ ችግሮች ወይም ተገቢ ያልሆኑ ፖሊሲዎችን በመተግበር እንዳልሆነና ይልቁንም ምንጩ ዘመናዊ ዘዴዎችን በመጠቀም ልማዳዊ ግቦችን ለማሳካት በሚደረጉ ሂደቶች በመጣ ተቃርኖ መሆኑን ያሰምሩበታል በውስጣዊ ለውጥ ያሳለፉ ባህላዊ ኃይሎች ማኅበራዊ ለውጥን ከማነሳሳት ይልቅ ዘመናዊ ዘዴዎችን በመጠቀም ስልጣናቸውን ወደማጠናከር ያዘነብላሉ ሲሉም ያክሉበታል ፕሮፌሰር ባህሩ ዘውዲ ነል ፐርበበ ሀየየኪክ የርቨከበሻ በተሰኘ ጥናታዊ ጽሁፋቸው ኢትዮጵያ በአውሮፓዊ ቅኝ ገዥዎች ታጥራ ነፃነቷ እንደአዋኪ ቅንጦት በሚታይበት ጊዜ የነበራት አማራጭ ማዕከላዊ መንግስት ማጠናከር ብቻ ነበር የኃይለስላሴም ታሪካዊ ሚና የውስጥ ሐብትንና የውጭ እርዳታን አቀናጅቶ ይህን አላማ ማሳካት ሆነ ይላሉ እነዚህንና እነዚህን መሰል ትንታኔዎች ስናይ አፄ ኃይለስላሴ በዘመናቸው ያከናወኗቸው ትልልቅ ስራዎቻቸውን አፍቃሬ ስልጣንነታቸው እንደጋረደባቸው ወይም ስራቸው በበጎ ገፅታው ብቻ እንዳይታይላቸው ማድረጉን በቀላሉ እንረዳለን ከዚሁ ጋር ተያይዘውም ጎን ለጎን የሚነሱ የጃንሆይን ስብዕና የሚገልፁ ትንታኔዎች አሌ ገሚሱ ደግ ሩህሩህ እያለ ሲገልፃቸው የቀረው ጨካኝ ምህረት የለሽ እያለ ይፅፋቸዋል ይህንኑ ጉዳይ በተመለከተ ሁሉንም የሚያስማማ ሆኖ ያየሁትን ገለፃ ላስከትልና ወደ ዋናው ታሪካቸው እንለፍ አምባሳደር ብርሃኑ ድንቄ ቄሳርና አብዮት በሚል መጽሐፋቸው ያሰፈሩት ገለፃ ነው በግል ጥላቻ ሳንታወር ያለአንዳች አድልዎ ያለፈውን ድርጊት ለማስታወሰና ትርጓሜውን ለመመርመር ጥቂት ጊዜ ካገኘን አፄ ኃይለስላሴ ብዙ ገጾች ያሏቸው አስደናቁ ሰው መሆናቸውን ለመገንዘብ አያስቸግረንም ኮንሰርቫቲቭ ናቸው ስንላቸው ሊበራል የሆነ ስራ ሲሰሩ ይገኛሉሌ ንቅዝ ናቸው ስንል ፍትህ ለመስጠት ሲሞክሩ ይታያሌ ጨካኝ ሲሆኑ ደግሞ የርህራሄ ስራ ከመፈፀም አያቋርጡም በቀለኛ ናቸው ሲሏቸው ምህረት ያደርጋሉ ይህ ቅያጤ ከከ በምሳሌና በማስረጃ የሚደገፍ ፓራደክስ ወይም ሊታመን የማይችል እውነተኛ ነገር ነው። የሚል የዘር ሐረግን ማዕከል ያደረገ ነበር የቱ ሕጉ መንግሰት ኢትዮጵያ በውስጧ ሁከት የሌለባትና በሕገመንግስት የምትተዳደር አገር ተብላ እንድትታይ ህዝቡ አዲስ የአስተዳደር ስርዓት እንዲለምድ መሠረት በመጣል የመሳፍንቱን ልቅ ስልጣን ለመገደብ ፊውዳሊዝምን በከፊል ቆርሶ ለመጣል ምሁራንን እንደልብ ለማሳተፍ በማስቻል ከፍተኛ ሚና ነበረው አንዳንድ ምሁራን ዛሬ ላይ ሆነው እንደሚያጣጥሉት አይደለም ኢትዮጵያ በሕገመንግስቱ መሠረት የሁለት ፓርላማ ባለቤት ሆነች አንደኛው የላእላይ ፓርላማው የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት የሚል ስያሜ ሲሰጠው ሁለተኛው ፓርላማ ደግሞ የሕግ መምሪያ ምክር ቤት ተሰኘ ሁለት ምክር ቤቶች ያሉት ፓርላማ የአባላቱ አመራረጥ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባላት መሳፍንቱና መኳንንቱ ሲሆኑ እነሱም በቀጥታ በንጉሠነገስቱ የሚመረጡ ናቸው ይህም ሲባል መንግስታቸውን ብዙ ካገለገሉና መሳፍንት ካልሆኑ ተራ ሰዎችም ጭምር የተውጣጡ ተመራጮች ይሳተፉበታል የሕግ መምሪያ ምክር ቤት ደግሞ ህዝቡ ለቀጥተኛ ፖለቱካዊ ተሳትፎ ምርጫ ገና አልበቃም በሚል መነሻ መሳፍንቱና መኳንንቁቱ እንዲሁም ሌሎች ሹማምንት ያመኑባቸውን የበታች ሹማምንት የህዝብ እንደራሴዎች እንዲሆኑ የመምረጥ ስልጣን ተሰጣቸው እንደራሴዎች ከሚመረጡበት መስፈርት አንዱም ሀብትና ንብረት ያላቸው የሚል ተጠያቂነትን ማዕከል ያደረገ ነበር ምክር ቤቶቹ ወደፊት አስፈላጊ ሲሆን የሚጨመሩ ተብሎ አባላት እንዲኖሯቸው ተደረገሂደቱ በግልዕ እንደሚያሳየው ሕግ አውጭው አካልና ሕግ አስፈፃሚው አካል የተያያዙ እንጂ ለየቅል ሆነው የሚጓዙበት ሁኔታ የለምለዚህም ነው ንጉጮ ፓርላማ እንዲኖር ፈቅደው መልሰው በራሳቸው ቁጥጥር ስር አደረጉት ተብለው የሚወቀሱትአሁንም በተመሳሳይ ለመንቀፍ የሚያስችል ትክክለኛ ሞራል እጃችን እስኪገባ ድረስወይም ማነፃፀሪያውን በአገራችን እስክናገኝ ድረስ በዚህ ጽሁፍ ከመንቀፍ ተቆጥበን እንቀጥላለንእንደዚያ መሆን እንዳልነበረበት ከታወቀ አልፎ ሄዶ ሙታንን መውቀሱ አህያውን ፈርቶ ዳውላውን ስለሚሆን እንጂ ወቀሳው ግን ተገቢ ነው የመጀመሪያውን ፓርላማና ሕጉመንግስቱን በሚመለከት የሕጉ መንግስቴ ዋና አርቃቂ በጅሮንድ ተክለሐዋርያት ነበሩና ከብዙ ዓመታት በኋላ ትዝታቸውን በቃለመጠይቅ ሲያካፍሌ በዚያን ወቅት የእኛ ፍላጎት የፓርላማ አባላት በደንብ እንዲሰሩ ወይ ዘመናዊ ሕግ እንዲያወጡ አልነበረም እኛ የፈለግነው ህዝቡ መንግስት የሚያወጣውን ሕግ እንዲቀበልልን ነው ይህንንም ተቀባይነት ለማግኘት የሚያመቸው መሣፍንቱ መጀመሪያ ተነጋግረውበት ከተቀበሉት ነው በሌላ አነጋገር እኛ የፈለግነው የኢትዮጵያን ሕዝብ በመሳፍንቱ አማካይነት ለማነጋገር ነው ስለዚህ መሳፍንቱን ለእቅዳችንና ለዓላማችን መሳሪያ አደረግናቸው ማለት ይቻላል ብለዋል መሳፍንቱኖ መኳንንቱ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤትና የሕግ መምሪያ ምክር ቤት አባል ሆነው እንዲሰሩ መደረጋቸው እንዳለ ሆኖ ነገር ግን የሚሾሙት መሳፍንትና መኳንንት ብቻ እንዳልነበሩ በቀላሉ መረዳት እንችላለን ንጉሙ ሕጉመንግስቱ ባጎናፀፋቸው የመምረጥ መብት ተጠቅመው የምክርቤቶቹ ፕሬዝዳንትና ምክትል ፕሬዝዳንት እንዲሆኑ የመረጧቸው ከመሳፍንት ወገን ያልሆኑና ቀደም ካለው ጊዜ ጀምሮ ታማኝ ሆነው የመጡትን ነው ለምሳሌ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ፕሬዝዳንትና ምክትል ፕሬዝደንት ሆነው የተሾሙት ቢትወደድ ወልደፃድቅ ጎሹና ብላቴን ጌታ ሣህሌ ፀዳሉ ነበሩ ፕሮፌሰር ባህሩ ዘውዴ ይህን ጉዳይ እነዚህ ሹማምንት እንደነራስ ካሣ ኃይሌ ራስ ኃይሉ ተክለሐይማኖትና ራስ ስዩም መንገሻን የመሳሰሉ መሳፍንት እንዲዳኙ መደረጋቸው መሳፍንቱ ምን ያህል በንጉሠነገስቱ መዳፍ ስር እንደወደቁ ጉልህ ማስረጃ ነው ይሉታል በዚህ መልኩ ጥቅምት ቀን ዓም ምክር ቤቶች በይፋ ስራ ጀመሩፓርላማው ሰባት ቋሚ ኮሚቴዎችን አደራጅቶ መንቀሳቀስ ሠ ጀመረ ቋሚ ኮሚቴዎቹ በቅደም ተከተል የሕግ ስራ ኮሚቴ የውጭ ጉደይ ቋሚ ኮሚቴ የመከላከያ ኮሚቴቫገንዘብ ኮሚቴየበጀት ኮሚቴ የህዝብ እድገት ኮሚቴእንዲሁም የኮሚቴዎችን አባላት የሚመርጥ አንድ መራጭ ኮሚቴ ተብለው ተዋቀሩ ሰባት አባላት ያሉት የሕግ ስራ ኮሚቴ የሕግ ረቂቆች ለምክር ቤቱ ከመቅረባቸው አስቀድሞ የሕግ ቅርፅ ይዘው መቅረባቸውን የሚያረጋግጥ ተግባር ያከናውናል የውጭ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ የሚላኩለት ስራዎች ኢትዮጵያ የምታደርጋቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶችና የተባበሩት መንግስታት የስምምነት ግዴታዎች ናቸው መከላከያን የሚመለከቱ ጉዳዮች የሚላኩለት የመከላከያ ኮሚቴ ነውየአገርን ኢኮኖሚ በማስፋፋት ረገድ ትልቁን ድርሻ የሚወጣው የገንዘብ ኮሚቴ ነው የህዝብ እድገት ኮሚቴም ትምህርትን ጤና ጥበቃን እርሻን የሚመለከቱ ጉዳዮች ይቀርቡለታልመራጭ ኮሚቴው ደግሞ የቋሚ ኮሚቴ ዕጩዎችን በመምረጥ ለፓርላማው ያቀርባልይህ የፓርላማ አሰራር እስከተሻሻለው ሕጉመንግስት ድረስ ሲሰራበት ቆይቷልሕጉመንግስቱ የተሻሻለው በ ዓም ቢሆንም በዚህ ጽሁፍ ዘመኑን ተከትለን ሄደን ከምናገኘው ከወዲሁ አጠቃለነው ማለፉ ይመረጣል የተሻሻለው ሕጉመንግስት የተሻለ የመምረጥ መብትን ለኅብረተሰቡ ሰጥቷል በተሻሻለው ሕገመንግስት መሠረት ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ዓመት ከሞላው የመምረጥ መብት ሲኖረው ለመመረጥ ደግሞ ከ ዓመት በላይ ሊሆን ይገባል ማንበብና መፃፍ መቻል ግድ ነበር የሚመረጡት አባላት የሕግ መምሪያ ምክር ቤት ይገባሉ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤቱ ግን አባላቱ እንደቀድሞው በንጉሠነገስቱ የሚመረጡ ው የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ከንጉሱ በታች እና ከሕግ መምሪያ በላይ ሲሆን ከንጉሥ በታች ሕግ የማዕደቅ ወይም ያለማፅደቅ ስልጣን ነበረው በቱ ሕጉመንግስትም ሆነ በቱ ንጉሙ ምክርቤቶችን መበተንና ምክር ቤቱ የሚያወጣቸውን ሕጎች መሻር የሚያስችላቸው አንቀጾች የተካተቱበት ነበር የምክር ቤቱ ስልጣን የሚመነጨው ከንጉሠነገስቱ መሆኑም ግልፅ ነው ቀደም ሲል እንዳየነውም ሕጎች የሚፀድቁት የሕግ መምሪያው ምክር ቤት መክሮበትና ሕግ መወሰኛው ምክር ቤት ወዶ ሲቀበለው ነው ያም ሆኖ የመጨረሻው የመወሰን ስልጣን የንጉሠ ነገስቱ እንደሆነ ግልፅ ድንጋጌ አለ የምክር ቤቶቹ አባላት ሚኒስትሮች የሚያቀርቡላቸውን ጉዳዮች እየተቀበሉ ይመክራሉ ምክርቤቶቹ በሚኒስትሮች ምርጫ ውስጥ ግን ጣልቃ አይገቡም በቱ ህዝቡ እንደራሴውን በቀጥታ መምረጥ መቻሉ ደግሞ አንድ ትልቅ ጅማሮ ነው እነዚህ እንደራሴዎች በፊት በመሳፍንቱ ይሁንታ የሚመረጡ የነበሩ ሲሆን ከ ዓም በኋላ ግን በህዝብ መመረጥ ጀምረዋል ህዝባዊ ምርጫ በ ዓም ከተጀመረ በኋላም ለዙር በየ ዓመቱ ምርጫ ተካሂዷልተመራጮች እንደዛሬው ኣይሁን እንጂ ቅስቀሳ ያደርጉ ነበር የመወዳደሪያ ምልክትም ነበራቸውከተሻሻለው ሕጉ መንግስት ጋር ተያይዞም ሰባት የነበሩት የስራ ክፍፍሎች ወደ አድገዋል ከየግዛቱ ተመርጠው የሚመጡ እንደራሴዎችም ቀደም ሲል አነስተኛ ቁጥር ይኑራቸው እንጂ ወደኋላ ደርሰዋልደሞዙ በ ብር ተጀምሮ በየጊዜው እያደገ ሺ ብር ደርሶ ነበር በርከት ያሉ ሴት ተመራጮች የፓርላማው አባል ነበሩከሰኞ እስከ አርብ ፓርላማው ስራ ላይ ነው ሰኔ ለእረፍት ይዘጋል ጥቅምት ስራ ይጀምራል ንጉሠ በዓመት ሁለት ጊዜ ብቻ ይገኛሉ በመዝጊያና በመክፈቻ እለት ብቻ ንግግር ያደርጋሉ የመወሰኛ ምክር ቤቱ አባላት ብዛትም ደርሶ ነበር በአጠቃላይ ይዘትና ቅርፁ ከአሁኑ ብዙ የተለዬ እንዳልነበር በህይወት ያሉ የቀድሞው አባላት ይገልፃሉ አፄ ኃይለስላሴ ምክር ቤቶችን ካቋቋሙና ሕገመንግስቱን ካፀደቁ በኋላ ግን ብዙሃኑ ተስማምቶ ለሕጉመንግስቱ ተገዥነቱን ያረጋግጥ እንጂጥቂቶች እውቅና ነፍገው ነበር እንግዲህ በዚህ ሕጉመንግስት መሠረት በርካታ የአስተዳደር ለውጦች የተፈጠሩ ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ የርስት ውርስ መብት አንዱ ነው በዚህም ንጉሠ ነገስቱ ይሾማል እንጂ ያባቴ ግዛት የሚባል ነዢ የለም ይህን ህግ በመቃወም የጎጃሙ የንጉስ ተክለሐይማኖት ልጅ ራስ ኃይሉ ተክለሐይማኖት የጎጃም ገዢ ሆኖ ለ ዓመታት ያህል የቆየ ነበርና አልገዛም አለ ይባስ ብሎ ልጅ እያሠ ታስሮ ከነበረበት ከፍቼ እስር ቤት ሊያስመልጥ ሲል ተገኝቶ ለፍርድ ቀርቦ ሞት ቢፈረድበትም ንጉሥ ሀብቱ ተወርሶ እንዲታሰር አደረጉ ጎጃም ላይ የቅርብ ዘመዳቸውን ራስ እምሩ ኃይለስላሴን በ ዓም ሾሙ ከዚያም አፄ ኃይለስላሴ ፊታቸውን ወደጅማ በማዞር በቀዳማዊ አባጅፋርና በዳግማዊ አባጅፋር ጊዜ ለአፄ ምኒልክ በሰላም ከገበረች ጊዜ ጀምሮ ነፃ የውስጥ አስተዳደር የነበራት ጅማ በማእከላዊው መንግስት ቁጥጥር ሰር ሆነች ሌሎችም በተመሳሳይ ተጠቀለሉ በቀጥተኛው አስተደደራዊ ቁጥጥር ስር ማዋል ከባድ ሆኖ የታየው የትግራይ ግዛት ብቻ ነበርና የአፄ ዮሐንስ የልጅ ልጅ የሆኑት ራስ ስዩም መንገሻና ራስ ጉግሳ አርአያ ምዕራብና ምስራቅ ትግራይን ያስተዳድሩ ስለነበር እነሱን በቅርብ ዘመድ ጋብቻ ጠልፈው ጠቀለሉ መንግስት በየግዛቱ ሳይ የበላይነቱ እያየለ ሲሄድ ምንም እንኳ የቀድሞው ባህሪውን የለወጠ ባይመስልም ንጉሠ ነገስቱ ግን በግዛቱ ብቻ ሳይሆን በሠራዊቱ ላይም ማዘዝ የሚችሉበት ሁኔታ ተፈጥሯል ባየነው መልኩ የአፄ ኃይለስላሴ ስልጣን በጽኑ መሠረት የተገነባ መሰለ የኢትዮጵያ የዘመናዊነት ጉዞም ፍጥነቱን ጨመረ ታማኝ ምሁራንም በተቋቋሙት ዘመናዊ የመንግስት ድርጅቶችና መስሪያ ቤቶች እየተመደቡ በሕግ በተሰጣቸው ስልጣን ዘመናዊ አሰራራቸውን ገፉበት ቀደም ባለው ጊዜ ከውጭ አገር የመጡ አማካሪዎችና የልዩ ልዩ ሙያ ባለቤቶች የተባሉትም አንዳንድ አገር የማዘመን ስራ ለመስራት እንቅስቃሴ ጀመሩ ለምሳሌ ዘመናዊ ጦር የማሰልጠንና ሌሎች ከዚህ ቀደም ያልነበሩ ስራዎች ተጀመሩ የተጀመሩትም ተጠናክረው ቀጠሉ በጥቅሉ ከአልጋወራሽነታቸው ዘመን ጀምሮ የታቀዱ ስራዎች ሁሉም መልክ እንዲኖራቸው ሆነ ሕጉመንግስቱን መሠረት በማድረግም የመንግስትን የገቢና የወጪ ስርዓት ቅርፅ እንዲይዝ አደረጉት ለቤተ መንግስት ለቤተክርስቲያን ለጦርና ለጉልተኛ ሹማምንት የገባሪዎች የጉልበት አገልግሎት የምግብ ግብር የምርት ስፍር የአስራት መዋጮ የመንግስት የግብርና እና የበጀት መሰረቶች ነበሩ ከሕገመንግስቱ መፅደቅ በኋላ ግን የመንግስት ገቢ ለመጀመሪያ ጊዜ በገንዘብ ግብር ላይ እንዲመሠረት ደነገጉ ምንም እንኳ ወደፊት እንደምናገኘው ዘመናዊ የሆነ የበጀት ስርዓት ነበር ባይባልም መሠረቱ የተጣለው ከወዲሁ ነበር እናም የቱ ሕጉመንግስት ለዘመናዊት ኢትዮጵያ ጅምር አንቅስቃሴ ሰፊ ሚና ነበረው አገር የማሰልጠን ሂደቱ በቀጠለበት ሁኔታ ግን ብዙ ሳይቆይ ከ ዓመት በኋላ ወረራው ተከተለ ከጣሊያን ወረራ እስከ ነፃነት የኢጣሊያ ዓድዋ ላይ መሸነፍ የሱዋ ብቻ ሳይሆን የመላው ቅኝ ገዥ ኃይል ሽንፈት ነበርና በቂ ዝግጅት ተደርጎ ሽንፈቱ በድል መለወጥ ነበረበት ይህ የሀያላኑ ግልፅ መሻት ነው አውሮፓውያን በጥቁር ህዝቦች ድል ከተደረጉ የሌላውም አገር ጥቁር ለነፃነቱ መነሳቱ አይቀሬ ነውና ሽንፈት ብቻ ሳይሆን ስጋትም ጭምር ነበር በመሆኑም ዳግም ወረራው እንደማይቀር አሳምረው ያውቁታል ኢጣሊያ ያቦካችውን እራሷ መጋገር እንዳለባትም እንዲሁ ስለዚህ ፈረንሣይና እንግሊዝ የኢጣሊያ መንግስት ኢትዮጵያን ዳግም ወርሮ ሽንፈቱን በድል አንዲለውጥ ይፈልጋሉና ከፍተኛ ግፊትና ማበረታታት ቢያሳዩ አይደንቅም የዳግም ወረራው ጥንስስ ከዓድዋው ድል ማግስት የጀመረ ነው ጣልያኖች ከአድዋው ሽንፈታቸው በኋላ ከአፄ ምኒልክ ጋር ወዲያው ነበር ራ የድንበር ስምምነት ያደረጉት በዚያው ጊዜም ቺኮዲኮላን የተባለው ቆንሲል ወደ ኢትዮጵያ መጥቷል ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ስላለው ቀጥኋል በጥቅምት ወር ዓም ፈረንሣይእንግሊዝና ኢጣሊያ የተፈራረሙት ውልም ከኢኮኖሚያዊ ጥቅም ጋር ብቻ የተያያዘ ይምሰል እንጂ ኢጣሊያ በኢትዮጵያ ለሚኖራት ጥቅም ቅድሚያ የሚሰጥ የወደፊት ወረራዋን የሚያመቻች ነበር በኛው የዓለም ጦርነት ጀርመን ኢጣሊያን የጦር ጓደኛዋ እንድትሆን ጥያቄ ስታቀርብላት ደግሞ ፈረንሣይና እንግሊዝ ኢጣሊያን መልቀቅ አልፈለጉምና ኢጣሊያ ከእነሱ ጋር ሆና ፀረጀርመን አቋም መያዝ እንዳለባትና ከድል በኋላ ኢትዮጵያን ቅኝ ግዛቷ እንድታደርግ አስፈላጊውን ትብብር ሁሉ እንደሚያደርጉላት ቃል ገቡ ኢጣሊያም ከቅኝ ግዛት ድንበረተኞቿ ጎን ብትሰለፍ እንደሚሻል መረጠች በዚህም ላይ ከድል በኋላ የጀርመንንና የቱርክን ግዛቶች መካፈል ይችሉ ነበርና ኢጣሊያ በተለይ የሰሜን አፍሪካን የቱርክ ግዛቶች ፈለገች እንደነሲቢያ ያሉትን ጓደኞቿ እንደማይሻሟት ቃል ገቡሳት የኢጣሊያ እያንዳንዷ እንቅስቃሴም ኢትዮጵያን ዳግም በእጁ ከማስገባትጋር የተያያዘ ነው በ ዓም ኢትዮጵያ የመንግስታቱ ማኅበር አባል ስትሆንም የይስሙላ ተቃውሞ ከእንግሊዝ በኩል የተሰነዘረ ቢመስልም ኢጣሊያ ድጋፏን አሳይታለች ራስ ተፈሪ አውሮፓን በጎበኙ ጊዜ የኢጣሊያ አቀባበል ከሁሉም የተለየ ሆኖ ቪቫ ኢትዮጵያ እያሉ በይስሙላ አድናቆት እንዲቀበሏቸው ተደርጓል የኢትዮጵያና የኢጣሊያ ፍቅር በደንብ መጠንከሩን ለማሳየት ደግሞ ሐምሌ ቀን ዓም ለ ዓመት የሚዘልቅ የወዳጅነትና የሠላም ውል ተፈራረሙ ከዚሁ ጋርም አሰብንና ደሴን የሚያገናኝ የመኪና መንገድ ለመስራት ተስማምተው ነበር በዚህ ሁኔታ ኢጣሊያ ኢትዮጵያን ስታዘናጋና ስታሰልል ከረመች ጎን ለጎንም ከፍተኛ የጦር ዝግጅት እያደረገች ቆየች ኢትዮጵያ የጦር መሣሪያም ሆነ ሌላ ነገር ገዝታም ሆነ በእርዳታ ለማስገባት ብትፈልግ እንኳ ወደቦቿ ሁሉ በሦስቱ አገሮች ቁጥጥር ስር ነበሩና በተለያዩ ምክንያቶች ሲዘጉባትለማስመሰል ጥቂት ነገሮችን ሲለቁላት ቆዩበመጨረሻ ረጅም ዓመት የወሰደው ዝግጅት ተጠናቆ ውላቸውን በወልወል ጥሰው ጀመሩ ወልወል የሚገኘው በምስራቁ የአገራችን ክፍል በኦጋዴን አካባቢ ነው ከጥቂት ምዕተ ዓመታት በፊት የኢትዮጵያ ንጉሠነገስት የነበሩት አፄ ዘርዓያዕቆብ ያስቆፈሩት በጣም አስፈላጊና በርከት ያሉ የውሃ ጉድጓዶች በዚሁ በወልወል ይገኙ ነበርየፋሸስት ኃይልም ጦርነቱን ለመጀመር ሰበብ ያደረገው ይህንኑ ቦታ በመውረር ነው ከሶማሊያ ተነስቶ በኢትዮጵያ ድንበር ከሚገኘው ወልወል ላይ በሰፈሩ የኢትዮጵያ ጠረፍ ጠባቂዎች ላይ ሳይታሰብ ተኩስ ከፍቶ ቀላል የማይባል ጉዳት አደረሰ ይህን የመጀመሪያ ያልታሰበ ጥቃት የኢትዮጵያ ወታደሮች መከቱና ጠላትን መለሱ ሸሽቶ የሄደው ጥቂት የጠላት ጦር ህዳር ቀን ዓም በደንብ ታጥቆ ተሰለፈ የወቅቱ የአካባቢው ጠባቂ ጦር አዛዥ የነበሩት የሲዳሞ ተወሳጅ ዓሊኑር ከጥቂት ጦራቸው ጋር ሆነው ይህን ድንበር ለመያዝ የሚነሳ ካለ እኛ የኢትዮጵያ ልጆች አይደለንማ ያውም ጣሊያን። ሞር ጥቅም ማእከል አድርጋ ማገዙዋ መዘንጋት የለበትምየሆነው ሆኖ ይህች ተዓምረኛ አዝዢ ክ እርዳታ ነፃ ሆናለች ፌሬው ቐ ሄ ነ በሱዳን የተዘጋጀው ጦር በአልጋ ወራሽ አስፋወሰን እየተመራ በጃንሆይ አጠገብ ሲያልፍ ሴረኞቹ በስምምነት አስያዚት ሲጣሉ አስለቀቋት መቼም የኢትዮጵያ አምላክ ሒትለርን አስነሳላት አንልም ግን ይገርማልዲምትሪ የፍሞቭ የተባለ ሩሲያዊ ኛው የዓለም ጦርነትና የእስያና የአፍሪካ ህዝቦች ዕጣ በሚለው መፅሐፉ በዚያ የዳግም ወረራ ጊዜ ያለቁትን ኢትዮጵያውያን ሺ መሆናቸውን ፅፏል ሌሎችም ተመሳሳይ አሀዝ ያስቀምጣሉየኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ወርቅነህ ተገኘ በገለፁልኝ መሠረት ደግሞ ሚሊዮን ዜጎች አልቀዋልበመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ቤቶች ተቃጥለዋል በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ ዶርፍየልበግከብት አህያ ወዘተ አልቀዋልያውም በአሰቃቂ ሁኔታስለዚህ የኢትዮጵያ ነፃነት በደም የተገዛ ነፃነት ነውሚያዚያ ቀን ብሔራዊ እለት ሆኖ የታወጀውም ለነዚሁ ጀግኖች ነውእኛም በዚሁ አጋጣሚ አመስግነናቸው እናልፋለን በድል አድራጊነት አዲስ አበባ ሲገቡ ኛው የዓለም ጦርነትን የጀርመን ናዚዝም የኢጣሊያ ፋሺዝም የጃፓን ሚሊታሪዝም ተባብረው እስከመጨረሻው ሊገፉበት ቢሞክሩም የቃልኪዳኑ የአሜሪካ የሶቭየት ኅብረትነ የፈረንሣይና የእንግሊዝ ጦር በስተመጨረሻ ድል አርጓቸዋል ከዚሁ ጋር ተያይዞም በተለይ የኢጣሊያ የአፍሪካ ግዛቶች ከፊል ሶማሊያ ኤርትራና ሊቢያ ከኢጣሊያ ተገዥነት ነፃ ወጥተዋል ሆኖም ድል አድራጊዎቹ የቃልኪዳኑ አገራት አንድ የጋራ ውሣኔ እስኪያሳልፉ ድረስ ነፃ የወጡ አገሮች በእንግሊዝ ሞግዚትነት መቆየት ነበረባቸው እንግሊዝም ከጠላት የነጠቅናቸው አገራት ናቸው አለች እንጂ ፃ አወጣናችሁ አላለችም ነበር ከነጻነት በኋላ ጃንሆይ በቤተመንግስታቸው የኢትዮሲያን ሰንደቅአላማ ሲሰቅሉ የእንግሊዝ የበላይነት የእንግሊዝ ወታደሮችና የኢትዮጵያ አርበኞች በኅብረት ፋሽስቶችን በአጭር ጊዜ ድል አድርገዋል የቀድሞው የኢጣሊያ ሶማሌላንድን ወደራሳቸው የሶማሊያ ግዛት መቀላቀል የቻሉትም ሆነ ኤርትራንም ደርበው የያዙት በጦር ኃይል የተያዙ የጠላት ግዛቶች ናቸው በሚል ነው ነገር ግን የኢትዮጵያ ግዛት የሆነውን ኦጋዴንን ቀደም ሲል ኢጣሊያ ከቀድሞው ግዛቷ ከኢጣሊያ ሶማሌላንድ ጋር ቀላቅላው ስለነበር አሁንም እንግሊዞች አብረው ሲወርሱት ፈለጉ የእንግሊዝ ጦር ባለስልጣኖች የኢትዮጵያን ነፃነት እውቅና ቢሰጡትም ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር ባደረጉት ለ ዓመት የሚቆይ ፖለቲካዊና ወታደራዊ ውል አማካኝነት የእጅአዙር ቅኝ ግዛታቸውን ለመቀጠል ሞከሩይህ ውል ጥቂት ለኢትዮጵያ የሚያስፈልጉ አንቀጸችን በማካተት የቀሩት የእንግሊዝን የበላይነት የሚያረጋግጡ ነበሩሆኖም ለክፉ የሚሰጥ ውል አለነበረምንጉሱ ውለታ ስላለባቸው ብቻም ሳይሆን አንዳንድ ጠቃሚ ነገሮች ስለነበሩበትና ለ ዓመት ብቻ ስለሆነ ፈረሙበትየታሪክ አጥኝው ፕር ላሏሶ ዲሌቦ ካካተቷቸው ጥቂቶችን ስናይ በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር ከሌሎች የውጭ መንግስታት ተወካዮች የቅድሚያ ክብር ይሰጠዋል የእንግሊዝ ዜጎች የጦር መኮንኖችና ባለስልጣኖች ለኢትዮጵያ መንግስት የፖለቲካ እና የሕግ አማካሪዎች ሆነው ይሰራሉ ለእንግሊዝ መንግስት በቅድሚያ ሳያሳውቅ የኢትዮጵያ መንግስት ሌላ የውጭ አገር አማካሪዎችንና ሰራተኞችን ለመቅጠር አይችልም በአራት ተከታታይ አመታት ውስጥ የእንግሊዝ መንግስት ለኢትዮጵያ መንግስት የ ሚሊዮን ሺ ፓውንድ ስተርሊንግ በእርዳታ ሊሰጥ ተስማምቷል የኢትዮጵያ መንግስት በበኩሉ ለእንግሊዝ የጦር ኃይሎች አገልግሎት የሚያስፈልጉ የማይንቀሳቀስ ሐብትና ንብረት ማለትም የመሬት አገልግሎት ያለክፍያ ለመስጠት ተስማምቷል የኢትዮጵያ የውጭ ንግድና የገንዘብ ፖሊሲ የሚካሄደው በእንግሊዝ መንግስት የስራ መመሪያና ፈቃድ ይሆናል የፋሽስት ጦር እስረኞችና የእንግሊዝ ዜጎች በኢትዮጵያ ሕግና ዳኞች አይከሰሱም ከእንግሊዝ አየር መንገድ በስተቀር ሌላ የውጭ አገር አየር ወደ ኢትዮጵያ እንዳይገባ ተወስኗል በምስራቅ አፍሪካ የእንግሊዝ ጦር ጠቅላይ አዛዥ ሳይፈቅድ የኢትዮጵያ መንግስት በወታደራዊ ጉዳይ ከሌላ የውጭ አገር መንግስት ጋር ምንም አይነት ስምምነት ለማድረግ አይችልም አንድ የእንግሊዝ ወታደራዊ ቡድን ከምስራቅ አፍሪካ የእንግሊዝ ጦር ጠቅላይ አዛዥ በሚሰጠው የስራ መመሪያ የኢትዮጵያ ጦር ሠራዊት ይቋቋማል በሚሉና የባቡር መስመር ሐዲዱን ሳይቀር የበላይ የሚሆኑበትን ውል በጥር ወር ዓም አስፈረሟቸው በዚህም ኢትዮጵያን ለ ዓመት ያህል በወታደራዊ ሕግ በጥገኝነት ይዘው ቆዩ የእንግሊዝ ጦር ባለስልጣኖች በሁለት ዓመት የጥገኝነት አገዛዛቸው ወቅት በኢትዮጵያ የእንግሊዝ ወታደራዊ ተልዕኮ የሚባል ቡድን በማቋቋም የአገሪቱን የመከላከያ አቋም በዘመናዊ መልክ ለማደራጀት ተስማምተው እንቅሰቃሴያቸውን ጀመሩ በአገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ የበላይ ተቆጣጣሪ ሆኑ የኢጣሊያ ጦር ይጠቀምባቸው የነበሩትን ልዩ ልዩ ማቴሪያሎች ከአገር አወጡ በአንድ በኩል የንጉሠ የፖለቲካና የጦር አማካሪ ሆነው እየሰሩ በሌላ በኩል በድብቅ ህዝቡን ማጋጨትነ አርበኛውን ከስደተኛ ስደተኛውን ከአርበኛ በዘዴ እያፋጩ ከውል ውጭ በሆነ መንገድ ኦጋዴንን በቁጥጥራቸው ስር እአደረጉ ኤርትራ ከ ዓም ጀምሮ በኢጣሊያ ስር ስለነበረችና አሁን እንግሊዞች ስላስለቀቋት ከሌሎች የአፍሪካ ቅኝ ግዛት አገሮች ጋር እጣዋ እስኪወሰን በሞግዚትነት መያዛቸው ኣግባብነት ቢኖረው እንኳ ኦጋዴን ግን እስከ ዓም ድረስ ተነጥሎ ስለማያውቅ እንግሊዞች በአዲሱ የኢጣሊያ ክለላ መሰረት አድርገው ወደ ቅኝ ግዛታቸው መቀላቀላቸው ሕጉወጥ ነበር የእንግሊዝ ጦር ባለስልጣኖች በዚህ ሳይወሰኑ የኤርትራን ህዝብም በዘር በሃይማኖት በጎሳ እየከፋፈሉ ወደፊት ከእናት ኣገሩ ከኢትዮጵያ ጋር እንዳይቀላቀልና ለነፃነት እንዳይነሳ ያመቻቹት ነበር ንጉሱ ኤርትራ ለኢትዮጵያ መሰጠት አለባት ብለው እየተከራከሩ ጭራሽ ኦጋዴንን ሊነጥቋቸው በመሞከራቸው ሊታገሱት አልቻሉም የእንግሊዝ አካሄድ መጥፎ አቅጣጫ እየያዘ ሲሄድ ሌላ ረዳት ፍለጋ ማማተር ነበረባቸው የሁለት ዓመቱ ውል አልቆ በታህሳስ ወር ዓም ሌላ ውል ሲፈራረሙ የኦጋዴንን ጉዳይ ቢያነሱትም እንግሊዞች መልቀቅ አልፈለጉም ለ ዓመት የዘለቁት ውሎች በሁለተኛው ውል አማካኝነት ቢሻሩም የኦጋዴን ጉዳይ አልተመለሰም ነበር በተረፈ የቱ ውል የባቡር መስመር ሐዲዱን ለኢትዮጵያ ያስመለሰ የአምባሳደሩን የበላይነት ያስቀረ ኢትዮጵያ ከየትኛውም አገር ጋር በነፃነት በአማካሪነትም ሆነ በቅጥረኝነት እንዲሁም በማናቸውም አይነት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ቀጥታ ማድረግ የምትችል በአጠቃላይ ሙሉ ለሙሌ ለማለት በሚያስችል ሁኔታ ነፃነቷን የመለሰ ውል ነበር ከዚህኛው ውል በኋላም ነው ንጉሠ ከሌሎች ኃያላን አገራት ጋር ጥብቅ ትስስር ለመፍጠር እንቅስቃሴ የጀመሩት የኦጋዴን ጉዳይ ግን እስከ ዓም ድረስ በጅጅጋ ማዕከልነት በእንግሊዞች እጅ ቆይቶ በ ከፊሉን የኦጋዴን ድንበር ማለትም ከእንግሊዝ ሶማሌላንድ ጋር የሚዋሰነውን ሀውድን ቆርሳ ወደራሷ ከቀላቀለች በኋላ ተከለለ ድንበር ብላ ወስና ከፊሱን ለኢትዮጵያ መለሰች በመጨረሻ በ ዓም ደግሞ እሱንም መልሳ ለቃ ወጣች ይህም የኢትዮጵያ መንግስት ሙግትና ክርክር ብቻውን ያስገኘው ውጤት ሳይሆን ዓለም አቀፍ ይዘት ያለውን የኢምፔሪያሊዝም መፍረክረክን ተከትሎ የመጣ ነው የኦጋዴን ወደ ኢትዮጵያ መመለስ ደግሞ ከሶማሊያዎች ነፃ መውጣት በኋላ የይገባናል ክርክር አስነስቶ ነበር በመጨረሻ ግን የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ከተቋቋመ በኋላ በቅኝ ገዥዎች የተከለሉ ድንበሮች ሁሉ በዚያው መፅናት አለባቸው የሚል የውሳኔ ስምምነት ላይ ተደርሶ ኦጋዴን በትክክለኛ ታሪኩ የኢትዮጵያ ሆኖ እንዲቀጥል ሆኗል የእንግሊዝ የበላይነት ቆይታ ምንም እንኳ የንጉሠ ነገስቱን መንግስት አስተዳደር ባይጋፋም ሴራ የተቀላቀለበት ችሮታ መሆኑ ግልፅ ነው የኢትዮጵያ መንግስት በእነዚያ ጊዜያቶች የድንበር ይገባኛል ጥያቄውንም የአዲስ የአስተዳደር ስራውንም ሕጎችን በማውጣት አዋጆችንና ድንጋጌዎችን በማፅደቅ ወዙተ ተጠምዶ ነው የቆየው ምንም እንኳ የኦጋዴን ጉዳይ የኃያላን አገራቱን ትኩረት መሳብ ቢሳነውና እንግሊዝ በራሷ የውስጥ ፖለቲካ ችግር ለመልቀቅ ብትገደድም የኤርትራ ጉዳይ ግን በደንብ መገላበጥ ነበረበት ንጉም ለኤርትራና ለኦጋዴን መመለስ የጣሩት ጥረት አጅግ ከፍተኛና የሚያስደንቃቸው ነው ነገር ግን ይህች ዓለም ፕኔ ተብሳ የምትወሰንና እንደልብ የሚያደርጓት የየግል ግዛት ያላቸው መንግስታት የተካፈሏት ፈለክ ትሁን እንጂ የአንድ ወይም የጥቂት ልእለ ኃያላን ብቻ ንብረት ናኖት ጥንትም ዛሬም ያው ነው የዘመንና የአገዛዙ አይነት ብቻ ይለያያል እንግሊዝ በኦጋዴን ተክላው የሄደችው እሾሃማ ችግኝ በዎቹና በዎቹ የሱማሊያንና የኢትዮጵያን ልጆች እያዋጋ አፋጅቷቸዋል አውሮፓውያን ኢምፔሪያሊስቶች ምንም እንኳ ሳይወዱ በግድ አፍሪካን ለቀው ቢሄዱም ለዘመናት ስንናጭ እንድንኖር የሚያደርገውን የቤት ስራቸውን አጠናቀው ነው የሄዱት ፈፅሞ የአፍሪካን ሰላም አይፈልጉም ነበር አሁንም ወደፊትም አይፈልጉም የተባበሩት መንግስታት ድርጅትም ቢሆን የጥቂት ኃያላን ፍላጎት ማሳኪያ እንጂ ሐቀኛ ድርጅት አለመሆኑ ጥንትም ዛሬም ግልፅ ነው ኃያላኑ እርስ በርስ የተጣሉ ቢመስለንም አፍሪካን በማተራመስ ረገድ አቋማቸው አንድ ነው ልዩነቱ አንድ ኃያል አገር ስትከሰት ሰፊውን የአፍሪካ ክፍል የመቆጣጠር እድሏ መስፋቱ ብቻ ነው አንድ ግልፅ ነገር አለ ይረዱናል መልሰውም ያርዱናል እንግሊዝ ለቃ የወጣችው በተባበሩት መንግስታት ውሣኔ ይሁን እንጂ ለአሜሪካ መልቀቅ ስለነበረባት ነው አሜሪካ በአልበርት አንስታይን ምክር የአቶሚክ ቦምብ ባለቤት ሆና በጃፓን ሁለት አውራጃዎች የፈፀመችው ከፍተኛ ግፍ የበላይነቷን አረጋግጧል እግረመንገዷንም በአለም ሳላይ የምትከተለውን ዶ ፖሊሲ ማመላከቷ ነው ጉዳዩ እኔ ነኝ የማዋጣችሁ አይነት ነው እንዳለችውም ከኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ብቸኛዋ የሶቪየት ኅብረት ተፎካካሪ ሆናለች የኤርትራ ጉዳይ ኛው የዓለም ጦርነት በኃያላኑ ትብብር በአሜሪካ በሶቭየት በፈረንሣይና በእንግሊዝ የበላይነት ከተጠናቀቀ በኋላ የኤርትራ ጉዳይ ውይይት እየተካሄደበት ነበርና የእንግሊዝ ሞግዚትነት ቀጥሷል ኤርትራን ከ ዓም ጀምሮ ኢጣሊያ በጉልበት ወስዳ እስከ ዓም ድረስ ስትገዛት ኖራለች የኢጣሊያ ጦር ከምስራቅ አፍሪካ እንዲለቅ ከተገደደ በኋላም የእንግሊዝ ጦር ባለስልጣኖች ይዘው ቀደም ሲል እንዳየነው የኤርትራን ህዝብ የመከፋፈል አላማቸውን ል ገፍተው ከት ጣሊያ መልቀቅ ጀምሮ በኤርትራ የተለያዩ ቡድኖች ተፈጠሩ በመጀመሪያ ማኅበረ አገር ፍህሪ በሚል የአንድነት ቡድን ተመሠረተ ከዚህ ቡድን ተቃራኒ የሆኑ ሌሎች ቡድኖችም ተመሰረቱና የነፃነትእና የአንድነት ቡድኖች ሆኑ የአንድነት ቡድኑ ሰፊ ህዝባዊ መሠረት የነበረውና ከኢትዮጵያ መንግስትም ድጋፍ ይደረግለት የነበረ ሲሆን ዓላማው ኤርትራን ከእናት አገሯ ከኢትዮጵያ ጋር ማዋሐድ ነው ግል የነፃነት ቡድኑ ድግሞ በእንግሊዞች አማካኝነት ተወልዶ ከሁለት ተከፈለና አንዱ የሙስሊም ሊግ ራቢጣ አል ዓረቢያ በሚል ስያሜው መሠረቱን በቆላማው የኤርትራ ክፍል አድርጎ ሲንቀሳቀስ ሌላው ሊበራል ፕሮግሬሲቭ ፓርቲ በሚል ስያሜው መሠረቱን በደጋማው የኤርትራ ጎ መንቀሳቀስ ጀመረ ክፍል የስሊም ሊጉ ራቢጣ አል ዓረቢያ ዓላማው በምዕራባዊ ቆላ የሚኖረው ህዝብ በቋንቋ በሐይማኖትና በባህል ከሱዳን ጋር ስለሚመሳሰል ከኤርትራ ተገንጥሎ ከሱዳን ጋር ይዋሐድ የሚል ነው ሊበራል ፕሮግሬሲቭ ፓርቲ ደግሞ ዓላማው ከሙስሊም ሊጉ ሳይቃረን ደጋማውና ትግርኛ ተናጋሪውን ክፍል ከመረብ ማዶ ከሚገኘው ወገኑ ጋር አዋህዶ ነፃ መንግስት ለማቋቋም ነበር የኤርትራ ትግርኛ ተናጋሪዎችን ከትግራይ ጋር ቀላቅሎ ነፃ አገር ለመመስረት መሆኑ ነው ሌላው ደግሞ የኢጣሊያ ክልሶችና የቀድሞው ወታደሮች እንዲሁም የኢጣሊያ ወዳጆች ተደራጅተው የመሠረቱት አፍቃሬ ኢጣሊያ ፓርቲ ሲሆን ዓላማው በነፃነት ሽፋን የኢጣሊያ የበላይነት በሞግዚትነት እንዲቀጥል የሚፈልግ ነው ከፍተኛ የገንዘብ ድጋፍም ከኢጣሊያ በኩል ይደረግለት ነበር ሙስሊም ሊጉም በዓረቦች ይደገፍ ነበር እንግሊዝ የወለደችው ፕሮግሬሲቭ ፓርቲ ደግሞ በእንግሊዝ ይደገፍ ነበር አዘ። ይፎትታል ያ ሴራቸውም ዛሬም ድረስ ወንድማማች ህዝቦችን እያፋጀ ይገኛል ምንትሴ ፓርቲ ቅብጥርሴ ፓርቲ ቢባል ያው ዞሮ ዞሮ ወላጆቹ ባዕዳን ናቸው መውለድ ብቻ ሳይሆን የረቀቀ ጡጦ እያጠቡ ያሳድጋሌ አሳድገው ጧሪ ያደርጓቸዋልመሣሪያ እየገዙ የራሳቸውን ወገን በመፍጀትና በማስፈጀት ያሳደጓቸውን ወላጆች ውለታ ይመልሳሉ ጃንሆይ ጀብሃን አጥፋልኝ ብለው ለኢሳያስ እርዳታ ሰጥተዋል የሚለውን በይፋ ሲገልፁ የኖሩት ባዕዳኑ ለረጅም ዓመት ራሳቸው ሻዕቢያን እንደረዱና እንደወለዱት ግን ትንፍሻ ብለው አያውቁም አዎ ጃንሆይ ሰጥተዋል ነገር ግን ጀብሐ ሙሉ ለሙሉ ሙሰሊም ባይሆንም የዓረብነት ስሜቱን ፈርተው አሜሪካኖች አካሄዱን ስላልወደዱት እንዲጠፋ ጊሯ ይፈልጋሉና ሻዕቢያን ለመርዳት በስውር መሳተፋቸውን የሸሸጉት አንሶ ጃንሆይን መገፋፋታቸውንም ረስተው በስተመጨረሻ ጃንሆይ ሻዕቢያን አምነው ባይረዱ ኖሮ የተሻለ ይሆን ነበር እያሉ የዛሬውን መገንጠል እያነሱ የተሰማቸውን ሲገልፁ ሁለቱንም ደርበው መምታት ነበረባቸው ብለው ይሳለቃሉ እነሱ እንዲህ ናቸው ያኔ መሳፍንቱን መሣሪያ እየሰጡ በእነአፄ ቴዎድሮስ ዘመን ያፋጁ እንደነበር ሁሉ አሁንም ምናልባትም ወደፊት ያፋጁናል የኤርትራ ጉዳይ ተጀምሮ እስኪጨረስ የነበረው ሂደት በአጭሩ ያየነውን ሲመስል በቁጥር አንዱ መፅሐፍ እንዳየነው በአፄ ዮሐንስ ኛ ጊዜ እንግሊዝና ጣሊያን አፄ ዮሐንስን አታለው በ ዓም የነጠቋት ባህረ ነጋሽ ኤርትራ ከ ዓመታት በኋላ ከኢጣሊያ አገዛዝ ነፃ ወጥታ በጃንሆይ ልዩ የዲፕሎማሲ ጥረት ወደ እናት አገሯ ተቀላቅላ ዓመታት እንዳሳለፈች በደርግ ውድቀት ማግስት ራሷን የቻለች አገር ሆነች መስከረም ቀን ዓም ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር የተዋሃደችበት ኛ ዓመት ክብረ በዓል በታላቁ ቤተመንግስት በተከበረ ጊዜ ልዩ ልዩ ሰዎች በጃንሆይ ፊት ንግግር አድርገው ነበር ከእነዚህም ውስጥ አንዱ ተናጋሪ ክቡር አባ ጉግሣ ግደይ ነበሩ አባ ጉግሣ ግደይ የኤርትራን ጉዳይ በሚመለከት ያደረጉት ንግግር እንዲህ ይነበባል ጻ ኤርትራ በግርማዊነትዎ ብርቱ ድካምና ትግል ከባዕድ አገባዝ ነፃ ከወጣች ዓመት ጨርሰን ኛውን ዓመት መጀመራችን ነው ግርማዊነትዎ ዘወትር የማይደክም ህሊና በፈጣሪው ተማምኖ የጀመረውን እፍፃሜው ሳያደርስ በማይተው ሰፊ በሆነ ልቦናዎ ታግሰው ኤርትራን ከእናት አገሯ ከኢትዮጵያ ጋር አቀላቀሏት ኤርትራ በር ናት የኢትዮጵያ ጉሮሮ ናት ህይወት የሚሰጥ ምግብ የሚያልፍባት ሊባል ይችላል ሰው ጉሮሮው ከታነቀ ህይወት የለውም ጃንሆይአንድ ሰው በር የሌለው ትልቅ አዳራሽ ቢሰራ እብድ በተባለ ነበር ባለፉት ዘመናት ኢትዮጵያም በር የሌላት ውብ ህንፃ መስላ ትታይ ነበር ዳሩ ግን ግርማዊነትዎ ሌት ከቀን ያለ እረፍት ጥረው ተጣጥረው በሯን ከፍተው ባህሯን ተረክበው ይኸውና ሰው ሁሉ በነፃነት ወደ ውጭ አገር እንደፈቀደው ይመላለሳል ቶሎ ብለውም የመርከብና የአየር ትምህርት ቤት አቋቁመው በሚገባ ሠርተዋል ከብዙ ስራ በኋላ እረፍት ለህይወት አስፈላጊ ነው ነገር ግን ግርማዊ ጃንሆይ ከዚህ ሁሉ ስራቸው በኋላ እረፍት ያደርጋሉ የሚል ሰው አይገኝም ቢገኝም ህሊና የሌለው ሰው ነው ተብሎ በተፈረደበት ነበር እያለ ይቀጥላል ፍሬ ሰኖፍሮ የኤርትራ ተወላጅ የሆኑት ሌላው የእለቱ ተናጋሪ የነበሩት ብላታ መሐመድ ኡለማን የነበሩ ሲሆን ካደረጉት ረጅም ንግግር ውስጥ ጥቂት አንቀጾችን ጨምረን እንለፍ « ግርማዊ ሆይ ኤርትራ ግዛትዎ በፋሽስቶች ተወርራ ከእናትዋ ኢትዮጵያ ተነጥላጥንታዊ ክብሯን አጥታ በጠላት አገዛዝ ስር ወድቃ የግርማዊነትዎ አርቆ ተመልካችነት የወጠኑት ተስፋ ባለማቋረጥ እነሆ ጽኑ በሆነ መሠረት ላይ የጣሉት ተስፋ ተፈፅሞ ኤርትራን ከጠላት መንጋጋ ፈልቅቀው ነፃነቷን አልብሰው መታየቷ ግርማዊነትዎ ከፈፀሟቸው እጅግ ሰፊና ታላላቅ ከሆኑት ታሪካዊ የድካም ፍሬዎች አንዱን ምዕራፍ ይዞ የሚገኘው የኤርትራ ከእናትዋ ከኢትዮጵያ ጋር መዋነድ ነው ግርማዊ ሆይ እኛ ኤርትራውያን ህዝቦችዎን ከጠላት አገዛዝ ነፃ ለማውጣት ልዑል እግዚአብሔር ፈቃዱ ሆኖ በዘመናችን ግርማዊነትዎን ስለሰጠን ከሙሉ ጤንነት ጋር እድሜን እንዲሰጥልን ፈጣሪን ከመለመን በቀር ግርማዊነትዎ ለእኛ ለህዝቦችዎ የፈፀሟቸውን ታሪካዊ ስራዎች ይህን ያሀላል ወይም ይህን ይመስላል ብሎ ለመተንተን ችሎታዬ ስለማይፈቅድልኝ ንግግሬን ባጭሩ አቆማለሁ ሠ ያማህ ጃንሆይና አዲሱ የመንግስት አወቃቀር አፄ ኃይለስላሴ ከስደት ከተመለሱበት ከሚያዚያ ቀን ዓም ጀምሮ እስከ ዓም ያለ እረፍት ይችን ኣገር ለመገንባት በተቻላቸው ሁሉ ጥረዋል ከስደት እንደተመለሱና ኢትዮጵያም በእንግሊዞች የበላይነት ከነበረችበት ጊዜ ጀምሮ በውስጥ አስተዳደራቸው ጣልቃ ስላልገባች ሕጎችን ሲያወጡ አዋጆችን ሲያውጁ ድንጋጌዎችን ሲደነግጉ ነው ያሳለፉት ነፃነት በተመለሰ ማግስት የአገሪቱ ታላላቅ ሰዎች በሦስት ተከፈሌ ስደተኛ አርበኛ ባንዳ በሚል ባንዶችን በተመለከተ ወንጀላቸውን የሚያጣራ ልዩ ፍርድ ቤት እንዲቋቋም ተደረገ በስደተኞችና በአርበኞች መካከል ግን ከረር ያለ ውዝግብ ተፈጠረ በዚህ ላይ አንዱ የአንዱን ስም በከንቱ እያነሳ መወንጀል የግል ቂም በቀልን ጎፋ ለመወጣት በሐሰት ስም ማጥፋት ሹመት ለማግኘት ያልነበሩትን በርን ማለትና የመሳሰሉት ጉዳዮች ለፍርድ የማይመች ሁኔታን ፈጠሩ ንጉ ስደተኞችን ማስከፋት አልፈለጉም ራሳቸውም ስደተኛ ናቸውና አርበኞችን ማግለል አይችሉም ከሃዲ መባልን ይፈራሉና ባንዶችንም በሙሉ ማጥፋት አይችሉም አገር ምድሩ ባንዳ ነበርና በዚህ ውዝግብ አረበኞች ተሸነፉ ስደተኞች ትልልቁን ስልጣን ያዙ እዚህ ላይ ፍትሐዊ የስልጣን ክፍፍል አለመደረጉ ብዙዎችን አሳዝኗል ለተሺሚዎችም ሰፋፊ መሬት ተሰጣቸው ንጉሠ ከስደት መልስ የመጀመሪያ ስራቸው ያደረጉት የሚኒስትሮች ምክር ቤት አዲስ ሹመትን ማፅደቅ ነበር ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ማለትም ከ ዓም በኋላ ባሉት ተከታታይ ዓመታት አዳዲስ ሕግና ደንቦች እየቆሙ የነበሩት እየተሻሻሉ አዲስ አስተዳደራዊ መዋቅር ለመዘርጋት ተቻለ ለምሳሌ በቱ የአገር ግዛት ደንብ መሠረት ኢትዮጵያን በ የሸዋ የአርሲ የሐረርጌ የሲዳሞ የጋሞጎፋ የከፋ የኢሊባቡር የወለጋ የጎጃም የበጌምድር የወሎ የትግራይ ተብለው ተከፈሉ የአውራጃ ግዛት ተብለው ተከፍለው የነበረ ቢሆንም በኋላ በ ጠቅላይ ግዛት ተሰኙና ለግብር አሰባሰብ ምቹ እንዲሆኑ ተደረገ ከዚያ በኋላ ነው ኤርትራ ስትጨመር በሐረርጌ ግዛት ስር የነበረው ባሌ ራሱን ሲችል የሆነው አዲስ አበባም እምብርት ተብላ በ የጠቅላይ ግዛት ማዕረግ ተሰጣት በመጀመሪያው ሹመት የአገር ግዛት የፅህፈት የውጭ ጉዳይ የትምህርት የፍርድ የንግድና ኢንዱስትሪ የፖስታ የቴሌግራፍና የቴሌፎን ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች እንደ አዲስ ተዋቀሩ በየጊዜውም እየበዙ እየሰፉ ሄደዋል በዚህ መሰሉ የማዕከልና የክፍለ አገር ክፍፍል መሠረት አዲሱ የአገር ግዛት ደንብ ተግባራዊ ሆነና ዋናውን ስልጣንና ሰፊውን ስራ የአገር ግዛት ሚኒስቴር የሚሰራው ሆነ አዲሰ የተቋቋመው የሚንስትሮች ካቢኔ ከንጉሙ የሚመነጨውና በማዕከል ከሚኒስትሩ ቢሮ ወደታች የሚተላለፈውን የስራ አመራር በክፍለ አገር ደረጃ በተግባር ላይ የሚያውሉ የአገር ግዛት ሚኒስትር ባለሥልጣናትና ሠራተኞች ጠቅላይ ኣገር ገዢዎች ዳይሬክተሮችነ ፀሐፊዎች የአውራጃነ የወረዳና የምክትል ወረዳ ገዢዎች ዳኞች የኃይል አዛኙች ወታደሮች የፖሊስና የሀጥታ ተወካዮች ሌላ አግባብ ያላቸው ለምሳሌ የገንዘብና የጤና ሚኒስቴር መስሪያቤቶች ተወካዮች ናቸው የአገር ግዛት ሚኒስቴር መሰሪያ ቤት ሁለት ዋና ተግባራት አሉት በአንድ በኩል በፀጥታ በፖሊስ በወህኒ ቤት በጠረፍ ጥበቃና በኢሚግሬሽን ክፍሎች አማካኝነት የመንግስትን ደህንነትና ፀጥታ መጠበቅ በሌላ በኩል በልዩ ልዩ የግብር የቀረጥና የብድር ምንጮች የመንግስትን የገንዘብ ገቢ መጠን ማሳደግ ናችው በአዲሱ መንግስታዊ አወቃቀር ላይ ታማኝ ባለሥልጣናትን እየሾሙ የሁሉም የበላይ ንጉሠ ነገስቱ ሆነው ሚኒስትሮች አስከ ቀበሌ ድረስ ስራው በተዋረድ እንዲቀጥል እያደረጉ በደሞዝ መስራት ጀመሩእንደተባለውም የመንግስት ገቢ በግብርበቀረጥበአገልግሎት ክፍያዎች ላይ ተመሰረተየገቢ አሰባሰብን በተመለከተም በተለያዩ ጊዜያት ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች እየወጡ ተግባራዊ ተደረጉ ከ የነበረው የፋሽስቶች ቆይታ የንጉሠን ስልጣን ለማጠናከር ረድቷል ለአብነት ያህል አንዳንድ ተቃዋሚዎቻቸው ተደምስሰዋል የየመኳንንቱና መሳፍንቱ የግል ጦር ፈርሷል ምንም እንኳን ጣሊያን ዝሙትን አስፋፍቶ ባሀልን በርዞ አንድ ህዝቦችን ለራሱ በሚያመች መንገድ በብሔር በጎሳ በሃይማኖት ለመከፋፈል የሸረበው ሴራ ባይዘነጋም አንዳንድ የመሠረተ ልማት ዝርጋታዎቹን ለራሱ መጠቀሚያ ሲል ለማከናወን እንቅስቃሴ ጀምሯል በሕግ ሽረው ያልሻሩትን የባሪያ ሰርዓት ሙሉ ለሙሉ እንዲደመሰስ አስችሏልበዚህም በገንዘብ ተቀጥረው የሚሰሩ ሰዎች በመበርከታቸው ጅምሩን ካፒታሊዝም አጠናክረው እንዲቀጥሉበት ረድቷል ከጦርነቱ በኋላ በእንግሊዝ ተፅዕኖ ስር ቢሆንም በትምህርት በአስተዳደር በጦር በፖሊስ በፀጥታ በቢሮክራሲ በመንገድ በመገናኛ በንግድና በገንዘብ ስራዎች ድርጅቶችን መልሶ ለመገንባት በተወሰዱ እርምጃዎችና ኤርትራ ወደ እናት አገሯ የመቀላቀሏ ጉዳይ ተደማምረው የጃንሆይን ስልጣን የበለጠ ሲያጠነክሩ በሌላ በኩልም የካፒታሊዝሙ ስርዓት የበለጠ እያደገ እንዲሄድ በር ከፍቷል ንጉሠ ከእንግሊዝ በኋላ በአሜሪካ በስዊድን በስዊዝ በፈረንሣይ በህንድ በዩጎዝላቪያና በጃፓን አሰልጣኞችና አማካሪዎች እንዲሁም እርዳታና እገዛ እየተደገፉ ሁሉንም ነገር በቁጥጥራቸው ስር ለማድረግ ችለዋል የጃንሆይ መንግስት ቢሮክራሲ ላዕላይ መዋቅሩ በተለያዩ በአዋጅ በሚቋቋሙ መሰሪያ ቤቶች እየደረጀና ሕግ እየወጣለት ሲቀጥል ታህታይ መዋቅሩ በልዩ ልዩ የገቢ አሰባሰብ መሰረቱን ጥሎ በየእለቱ እየዘመነና እየጠነከረ እንዲቀጥል ሆነ በወቅቱ የእንግሊዝ የበላይነት ጠንከር ያለ ነበርና የገንዘብና የወጪ ንግድ ቁጥጥሩ በእንግሊዞች የበላይነት ስር ነበር ኢትዮጵያም የራሷ የሆነ የመገበያያ የወረቀት ገንዘብ አላሳተመችም የእንግሊዝ የሁለት ዓመት ውል ካበቃ በኋላ ግን ነገሮች መልካቸውን ቀየሩ ከዚህ ቀደም የኢትዮጵያ የመገበያያ ገንዘቦች የማሪያ ትሬዛ የኢጣሊያ ሊሬ የእንግሊዝ ፓውንድ ስተርሊንግና የምስራቅ አፍሪካ ሽልንጎች ነበሩ የገንዘብ ቦርዱም በእንግሊዝ ለንደን የነበረ ሲሆን ከሦስቱ የቦርድ አባላት ሁለቱ እንግሊዛውያን አንዱ ኢትዮጵያዊ ናቸው በ ዓም ኢትዮጵያ የራሷን ኢትዮጵያ ብር አሳተመች ስርዓት ያልነበረው የኢኮኖሚ መዋቅር ዘመናዊ እየሆነ ሄደ እጅግ ዘመናዊ የተባለው የግብር አሰባሰብና አጠቃላይ የበጀት ስርዓቱ ተግባራዊ መሆን የጀመረው በ ይሁን እንጂ ከነፃነቅ በኋላ ዘመናዊ የበጀት ስርዓትን ተግባራዊ ማድረግ ተችሷል ከነፃነት በኋላ ንጉ ኢትዮጵያዊ ምሁራንን ያሰማሩት በአምባሳደርነት እየሾሙ ነበር አገር ውስጥም በትልልቅ የመንግስት ተቋማት ታማኛቸው የሆኑ ምሁራንን መድበዋል የእንግሊዞች የበላይነት በነበረ ጊዜ የውጭ ግንኙነቱን በአምባሳደሮቻቸው አማካይነት እንዲከናወን አድርገዋል በዚህም ጥረት ለምሳሌ በሰኔ ወር ዓም ቁጥራቸው ከ በላይ የሆኑ አሜሪካውያን የልዩ ልዩ ሙያ ባለቤቶች በፍራንክሊን ሩዝቬልት መልካም ፈቃድ ወደ ኢትዮጵያ መጥተዋል እነዚህም በሲቪሉ ዘርፍ እንጂ በፖለቲካው ጣልቃ ገብነት አልነበራቸውም ኢንጅነሮች የቴክኒክ አማካሪዎች ነርሶች ዶክተሮች መምህራን አናዎችና የልዩ ልዩ ዕደጥበብ ባለሙያዎች ነበሩ ከ በኋላ ግን ንጉሠ በነፃነት ካተለያዩ ስልጡን አገራት መንግስታት ጋር ግንኙነት በመመስረት አገር ግንባታውን በኢኮኖሚ በጦር በፖለቲካ ወዘተ በስፋት ተያያዙት ወደፊት እንደምናገኘው ሰፋ ያለው እገዛ ከአሜሪካ ነበር የተገኘው የሚገርመው ግን ጃንሆይ አገር አይመርጡም በአሜሪካ ድጋፍ ስራቸውን እየሰሩ በጎን ደግሞ የሶሻሊስቷን የዩጎዝሳቪያን ድጋፍ ፈለጉ አገኙም ማርሻል ብሮዝ ቲቶ ምርጥ ወዳጅ ሆነው ተገኙ የዩጎዝላቪያ እገዛ በኢኮኖሚው ዘርፍ ነበር በተለይ በ ዓም የመጀመሪያውን ዘመናዊ የ ዓመት የበጀት እቅድ ነድፈው አበረከቱ በዚህም ጥሩ የሚባል ኢኮኖሚያዊ እመርታ ታዬ ከዚህ በኋላ በተከታታይ በወጡ የበጀት እቅዶች ዘርፈ ብዙ ስራዎች ተሰሩ ይህም ከከፍተኛው የነዳጅ ማጣሪያ ፋብሪካ ጀምሮ እስከ አነስተኛ ተመሣሣይ የኢንዱስትሪ ዘርፍ ከትልልቅ የትራክተር እርሻዎች እስከ አነስተኛው ተመሣሣይ የግብርና ዘርፍ ከተራ አውራ ጎዳናዎች እስከ ዘመናዊ አየር መንገድ በጦሩም ረገድ ከእግረኛ እስከ ታንከኛ ከአየር ኃይል እስከ ባህር ኃይል በስልጡን አገሮች ድጋፍ ያቀላጥፉት ጀመር እነዚህንም በአጭሩ በተከታታይ ለግየት እንሞክራለን የጃንሆይ መሬትና እርሻ በዎቹ አጠቃላዩ የኢትዮጵያ የህዝብ ቁጥር የኤርትራን ህዝብ ሳይጨምር ሚሊዮን ያህል ነበር አጠቃላይ የኢትዮጵያ የመሬት ቆዳ ስፋት ደግሞ ሚሊዮን ሔክታር ሲሆን ከዚህ ውስጥ ሚሊዮን ሔክታሩ ለግብርና ስራ ተስማሚ እንደነበር ተገምቷልፐር ላጵሶ በ ፕሩ ጥናት እንደተመለከተው በዚያ ወቅት ሚሊዮን ሔክታር በመንግስት ይዞታ ስር የነበረ ሲሆን ከዚህም ውስጥ ሚሊዮን ሔክታሩ የሚገኘው በደቡብ ሚሊዮን ሔክታሩ በመሐልና በምዕራብ ሚሊዮን ሔክታሩ በሰሜን ነበር ከ ዓም የኢትዮጵያ ዋና ዋና የመሬት ይዞታ አይነቶች ደግሞ ኛ የመንግሰት ይዞታ ኛ የታላላቅ ጉልተኛ መሳፍንቶች መኳንንቶች ባላባቶች ነጋዴዎች የቤተ ክርስቲያን የጦርና የፖሊስ ሹማምንቶች ይዞታ ኛ የአርሶ አደሮች የማሳ ይዞታ ተብለው ይታወቃሉ ንጉሠ በተለይ ከስደት መልስ ለታላላቅ ሹማምንት በልዩ ሁኔታ የመሬት ችሮታ አድርገዋል ከ ጀምሮ ሚሊዮን ሔክታር መሬት ለሹማምንቶቻቸው በስጦታ በርስትነት ለግሰዋል እነዚህም የመንግስት ባለሥልጣን እንደመሆናቸው መጠን በከተማ እየኖሩ በተቀጣሪ ያሳርሳሉ በዚህም ላይ ግብር አይከፍሉም ነበር በተጨማሪም የመሬት ስጦታው ወደ ደቡብ ነበር ከመቶ ያህሉ የቤተክርስቲያን ርስት ነው ቤተክርስቲያንም ለመንግስት ግብር መክፈል አታውቅም አልለመደችም ቀደም ባለው ጊዜ በኢትዮጵያ ለቤተመንግስት ለቤተክርስቲያን ለጦርና ለጉልተኛ ባለሥልጣኖች የገባሩ አገልግሎት የምግብ ግብር የምርት ስፍር የአስራት መዋጮ እየተባለ በአይነት ነበር የሚገበረው በኃይለስላሴ ጊዜ ግን በገንዘብ እንዲለወጥ ሆኗል ሙሉ ለሙሉ የነበረ ባይሆንም ጃንሆይ ፕቱን ሕገመንግስት መሠረት በማድረግ የመንግስት ገቢ በገንዘብ ግብር እንዲሆን አውጀዋል በአዋጁም መሠረት ከ ዓም ድረስ ከአገሪቱ መኳንንት ሻለቃና ባለማደሪያ ሹማምንቶች ከከተማ ነዋሪዎችና ከገጠር ገባሮች በአንድነት ለመንግስት የገንዘብ ግብር ሚሊዮን ብር ገቢ ተሰብስቦ እንደነበር የፕሮፌሰሩ ጥናት ያመለክታል ንጉ በ በታወጀው የመሬት ግብር አዋጅ መሠረት ከወረራው በፊት በመሬት ላይ ተጥሎ የነበረው ግብር ህዝቡ በጦርነቱ ስለተጎዳ በሚል በግማሽ ቀነሱት በ በአንድ ጋሻ መሬት ብር ይከፈል የነበረውን ብር እንዲሆን ተደርጎ ነበር በአዲሱ አዋጅ መሠረትም አንድ ወጥ ብሔራዊ የመሬት ግብር ሕግ ሲደነገግ ከአፈሩ ልማት አኳያ ለም ለምጠፍ እና ጠፍ ተብሎ በሦስት ተመደበ በአገር አቀፍ ደረጃ ለአንድ ጋሻ ለም መሬት በአመት ብር በለምጠፍ ብር በጠፍ ብር እንዲሆን ተወስኖ የነበረ ቢሆንም በተሻሻለው በቱ የመሬት ግብር አዋጅ ግን ለለም በዓመት ብር ለለምጠፍ ብር ለጠፍ ብር እንዲሆን ተደርጓል ይህ የሆነውም በአይነት ይከፈል የነበረውን ተጨማሪ የአስራት ግብር በጥሬ ገንዘብ ለመተካት ሲባል ነው የዋጋ ተመኑ በስራ ላይ የዋለው በሸዋ በሐረር በወሎ በወለጋ በአርሲ በሲዳሞ በኢሊባቡር በጋሞ ጎፋና በከፋ በሚገኙ የተለኩ መሬቶች ላይ ነበር በሸዋ የርስት መሬት ላይ ዝቅ ያለ ተመን ሲጣልበት የጎጃምና የበጌምድር መሬት ግን ግብሩ በቀድሞው ተመን ሆኖለት በአስራት በተገመተው እንዲከፍል ተደረገ ከዚሁ አዲስ እርምጃ ጋር በተያያዘም ቀደም ሲል በገበሬው ላይ ተጭነው የነበሩት ልዩ ልዩ ክፍያዎችና የጉልበት ስራዎች ተሽረዋል ነገር ግን አዋጁ በበታች ሹማምንት እየተጣሰ ገበሬው ሕገወጥ ጭቆናው አልቀረለትም የንጉሥ ስርዓት ያለው የግብር አሰባሰብ ዓላማም ግቡን ሊመታ አልቻለም በስተመጨረሻ ከፍተኛው ዓመታዊ ግብር ብር የደረሰበት ሁኔታ ሲኖር በ ዓም በታወጀው ኛው የመሬት ግብር አዋጅ መሠረት ባለመሬቶች ግብሩን እንደቀድሞው ለጉልተኛ ሳይሆን በቀጥታ ለመንግስት እንዲያስገቡ ተደነገገ ፕር ባህሩ ዘውዴ ይህ እርምጃ ተፈፃሚነት ቢያገኝ ኖሮ ርስተጉልትንና ሲሶ ጉልትን የመሻር ያህል ነበር ነገር ግን እንዲህ አይነቶቹ ባለመብቶች በተለይም ርስተ ጉልተኞች ከፖለቲካ ስልጣን ጋር ባላቸው የተሳሰረ ግንኙነት ተጠቅመው የአዋጁን ተግባራዊነት ለማሰናከል ችለዋል የቤተክህነትን የጉልት መብት የመንካቱ ጉዳይ እንደሆነ ከቶም አልታሰበም በማለት ያብራሩታል የአፄ ኃይለስላሴ መንግስት ሲነሳ የመሬት ግብርና የገበሬ አመፅ የሚሉ ቃላቶች አብረው ይጠቀሳሉ ነገር ግን የኢትዮጵያ ዋናው ሀብት ምናልባትም ብቸኛው ያኔ መሬት ነው ሹመትና ሽልማት መሬት የገቢ ምንጭ መሬት ሁሉም ነገር መሬት ነውና የንጉሠ ዘመናዊ አስተዳደር ዝርጋታም ሆነ የመንግስት ገቢ በመሬት ላይ የተመሠረተ ነው የመንግስትን ገቢ ለማሳደግ የመሬት ግብር ግድ ነው ንጉሠን ወደ መሬት ያወረዳቸውም መሬት ነው ጥፋታቸው የመሬት ግብር መጣላቸው ሳይሆን ሰፋፊውን መሬት ለሹማምንቱ መስጠታቸው ሰጥተውም ግብሩን አለመጣላቸው በክልሎች ደረጃ ከዘመኑ ፖለቲካ ጋር በተያያዘ ችግር ፍትሐዊ የግብር አጣጣል ማድረግ አለመቻላቸው ነው ሆኖም በተደጋጋሚ የተለያዩ እርምጃዎችን ወስደዋልበ የመጨረሻውን የእርሻ ገቢ ታክስ አወጁ እስከዚህ ጊዜ ድረስ ከግብርናው የሚገኘው ገቢ እጅግ ዝቅተኛ ነበር የመጨረሻው አዋጅ እጅግ ፍትሐዊ የተባለና ሁሱንም ያማከለ በመሬቱ አይነት ሳይሆን በምርት መጠን የሚለካ ከፍተኛ ገቢ ያላቸውን በርከት ያለ ግብር የሚጠይቅ ሆኖ ቢታወጅም ማን ይፈፅመው።