Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convertir en PDF
  • Liste de lecture
  • Abrégé
  • Livre audio
  • Chercher
  • Télécharger
  • myzon
  • S'identifier
  • registre
English  አማርኛ  Français  العربية
Livre du jour

የመዝሙር ጥራዝ.pdf


  • word cloud

የመዝሙር ጥራዝ.pdf
  • Extraction Summary

አባታችን ለእኛ ጌታን ተማጸነ በባህር ውስጥ ጠልቀህ ማርልኝ ብለሃል ለኢትዮጵያውያን ምህረት ለምነሃል ገብረሕይወት አንበሳና ነብር ገብረሕይወት ይከታተሉሃል በጸጋህ ተማርከው » ለአንተ ተገዝተዋል የቅዱሳን እራስ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቃል ኪዳን አላት ጭንቀት ይርቃል ይቀርባል ሰላም ስሟ ሲጠራ የድንግል ማርያም አደይ የብርሃን ጮራ በኢትዮጵያ አበራ በህገ ልቦና ጥንቱን ፈጣሪን አውቀሽ ህገ ነብያትን ከዓለም ቀድመሽ ተቀበልሽ በብሱይ ኪዳን ለጌታ መስዋዕት አቀረብሽ ተስፋ ካረጉት ከአይሁድ ህገ ወንጌልን በፊት ይዘሽ ተገኘሽ በፊት ኢትዮጵያ ደስ ይበልሽ ትልቅ ጸጋ አለሽ የዓለምን በደል የዓለም በደል የሰውን ግፍ አይቶ ዘጠና ዘጠኙን መላዕከት ትቶ ጽድቅን ለመፈፀም በደልን አጥፍቶ የሰላሙ መሪ የሰላሙ ዳኛ አምላከ ተወለደ ተጠመቀ ለእኛ ወደ ማደሪያው ገብቼ ልስገድ ለእግዚአብሔር ምስጋናን ላቅርብ ስለ ስሙ ከብር አድርጎልኛልና አመሰግነዋለሁ በአፀደ መቅደሱም እሰግድለታለሁ ከፊቱ ለመቆም ማልጄ እነሳለሁ በመከራዬ ቀን ሆኖኛል መከታ ቤቱም ተገኝቼ በፍጹም ደስታ የከንፈርን ፍሬ ልሰዋ በእልልታ አስር አውታር ባለው በበገና በመላዕከቱ ፊት ለማቅረብ ምስጋና የአፌንም ነገር ሰምተኸኛልና ለስሙ ልንበርከከ ለእርሱ እንደሚገባ ስዕለትን ልፈጽም ላቅርብለት መባ ወደ አደባባዩ በምስጋና ልግባ አሸበሽባለሁ ድምፄን አሰምቼ በቤተመቅደሱ ሌሊት ተገኝቼ እንደ ካህናቱ እጆቼን ዘርግቼ ሐመልማላዊት ሐመልማላዊት እጽ ሐመልማላዊት ሙሴ ዘሪያ ዘደብረሲና ማርያም ተወለደች ዛሬ ኦ ሚካኤል ሊቀ መላዕከት በሃጢያት እንዳንወድቅ እንዳንሞት ፈጥነህ ተራዳን አጽናን በዕምነት ለያዕቆብ ነገድ ሚካኤል ለእስራኤል ጠባቂያቸው ነህ መላከ ኃይል ፍቅር አድለን ምህረት ቅዱስ ሚካኤል የእኛ አባት መመኪያዬ ርስቴ የሆነች ድንግል ማርያም ለእኔ እናቴ ነች እመቤቴ ከለላዬ ።

  • Cosine Similarity

ህጅ ማውጫ አፌን ለምስጋና የብርሃን ጎርፍ ናት ከጌታዬ ፍቅር ምን ሰማህ ዮሐንስ አንደበትን ስጠኝ ጌታዬ የጽድቅ በር ነሽ አለቴ ነህ አንባዬ ኑ በእግዚአብሔር ሰላም ለኪ ባከኛለሁና አማኑኤል ተመስገን አድርገህልኛልና ቅያሜው ይቅርና ሊረዳን መጣ ቋንቋዬ ነሸ ስለማይነገር ስጦታው የአዋጅ ነጋሪት ቃል ውዳሴ ማርያም አምላከ ተከለሃይማኖት አባከህ ወዴት ነህ ግሩም ድንቅ ነህ እኔስ በምግባሬ የሐሰት ዳኝነት ኑ በብርሃኑ ተመላለሱ እግዚአብሔር ሆይ እርዳኝ በሀዘኔ እግዚአብሔርን ጠራሁት እርዳኝ ዝም አትበል የስሙ ትርጓሜ ድንግል አመቤቴ አልተወኝም ጌታ ኪዳነ ምህረት ጽረ አርያም የጥበብ ሰዎች መጡ ሳር ቅጠሉ ሰርዶ ተወለደ ግነዩ ለእግዚአብሔር እግዚአብሔርን ጠራሁት ሃይልን በሚሰጠኝ አናመስግነው እንደ እግዚአብሔር ያለ በሀዘኔ ደራሽ ነሽ በበጎ ፍቃዱ አንደበቴም ያውጣ አልል በሉ አግዚአብሔር መልካም ነው እግዚአብሔርን አመስግኑ ደስ ይበለን የያሬድ ውብ ዜማ የማያልፍ የለም ለውዳሴሽ ልትጋ የወደደኝ ጌታ አግዚአብሔር ሆይ እወድሃለሁ ለእኔስ ወደ እግዚአብሔር መቅረብ ደጅ ጠናሁ የይሁዳ ጉዞ ሰላም ለኪ እምነ ጽዮን መቼ ነው ጌታ በመከራ ጽና በደልህን አምነህ የዶኪማስ ጓዳ ወደ አንተ እሰግዳለሁ ዓለምን ዞሬ አየሁት ጎሰቆለ ከወገኔ ጋራ ከካራን ውጡ ያልጠፋነው እያለፈ ነው ዘመኔ ሰላምሽ ዛሬ ነው ዘጠኝ ሰዓት ሲሆን የጸጸት እሮሮ አስመ ለዓለም የት ይሆን መግቢያዬ ወደ ምስራቅ እዩ አትተወኝ አትጣለኝ አመቤቴ የአምላከ እናት ተከለሃይማኖት ፀሐይ ያሬድ ካህኑ አጹብ ድንቅ ነው የስላሴን መንበር እናመሰግንሃለን ዝም አትበሉ ጠላቴን ጌታዬ በገና አንስተን ለማርያም እንዘምራለን ወይቤሎሙ ሐሩ እርግብየ ስምሽን ጠርቼ አንቺን የያዘ ሰው እዘምራለሁ ሰረገላዎችህ ዛሬም አለሽ ያ ድሃ ተጣራ ርሆቦት ቸርነትህ ነው ሞገድ ሲገፋኝ ሐረገወይን አስፈሪ ነበልባል ስምህ በሁሉ ተመሰገነ ማርያም አርጋለች ማን አለን መላዕከቱ ገብርኤል ሌላ ምስጋና አንተ ግን አንተ ነህ ሊረዳን መጣ ሃጢአቴ በዛ ምስጉን ነው ገና እንዘምራለን አቤቱ እንዳንተ ማን ነው ዘንዶውን አሸንፏል አንቺ የወይን ሐረግ ባለውለታዬ ድንግል በድንግልና ድንግል ፈጣሪዋን በሰማይ ለእግዚአብሔር ምስጋና እሰይ ተወለደ ሆሳዕና በሉ በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ ምድረ ቀራኒዮ ወንበዴ ነበርኩኝ ተወልዳለችና ስላሴን አመስግኑ ምስጋናዬን ምሕረቱ ለዘላለም ነውና አብ ወወልድ አመብርሃን ሞት ነው ርሃብ ይለመነናል ባለጸጋ እመቤት መንግስተ ስላሴ አንድናለን ኦ ስሉስ ቅዱስ ገብረ ሕይወት መጠጊያዬ ያዕቆብ ከቤርሳቤት ስላሴ ዘከሃ አወድሰኝ ኤፍሬም እነሆ አዲስ ሰማይ ሰዓሊለነ ቅድስት ፍቅሩን ለገለጸው የሃይማኖት ፍሬ አልፈርድም እኔ አንደ ኤልሳቤጥ አስከ መቼ ነው ስራው ድንቅ ነው በረከትህ ይደር ከንቱ ነኝ ደስ ይበለን ገሊላ እትዊ ተስፋችን ነህ አንተ ምስጋና ነው ስራዬ አበባየሆሽ የዓለምን በደል ወደ ማደሪያው ሐመልማላዊት ኦ ሚካኤል መመኪያዬ ርስቴ አሰይ እልል በሉ የመስቀሉ ፍቅር ትህትናሽ ግሩም ነው ገድሉ ተዓምራቱ ከብረ ቅዱሳን አመቤቴ ማርያም አቴ ሙሽራዬ ካንተ የሆነው አማላጅ ነው አልፍ አዕላፋት ድንግል መከራሽን ኢትዮጵያ ሆይ ቅዱስ ሚካኤል እንበረታለን ገና በዕምነታቸው አጠበኝ ቆሸሻለሁ ተመስገን እንበል ብርሃኔና መድሃኒቴ ነው በጌቴ ሰማኔ አልፋና አሜጋ ጌታዬ ሆነህ በዕጸ መስቀል ላይ የሕያዋን አምላከ የፍቅር እናት በማህጸን ቅኔ ልቤ በአግዚአብሔር ጸና ይበራል በከንፉ ዘምር ዘምር አለኝ አንድ አድርገን በአምላካችን አንጻር ፈተና ወጀብ ቢበዛ ድንግል ትንሳኤሽን የአብ ቃል አክብሮሽ የአቲሳ አንበሳ ገብርኤል ሃያል ጽላት ዘሙሴ ሰዎች ፈረዱብኝ ኪዳነ ምህረት እናቴ አንዲህ እናምናለን ኢትዮጵያዊው ጻድቅ ባርከን ባርከን የአፎሚያ ረዳት የሰላምታሽን ድምፅ ተነሳልን በንጹህ ደሙ ተዋህዶ እረድተሃልና ንቁም ምህረት ከአምላከህ ጻድቃን ሰማዕታት ቤተ ክርስቲያን እምድንግል ማርያም አረ እንዴት ነው አቡኤ መድሃኒቴ አማላጀ የመስቀሉ ነገር ሲገባን ይላል አንደበቴ ድንግል ማርያም አጌጥንበት አጫጭር መዝሙሮች የሠርግ መዝሙሮች አፌ ለምስጋና አፌ ለምስጋና ለውዳሴ ይከፈት ድንቅ አድርጎልኛል በአስጨነቁኝ ፊት አፌ ለምስጋና ይከፈት ፊቱ ተደፍቼ ነግሬው ምስጢር ፈጥኖ ፈጸመልኝ የልቤን ነገር ድንቅ ድንቅ ነገር ለኔ አየሰራ ሰገነት አቆመኝ ከብሩን አንዳወራ ያለምኩት እንደጉም ሲጠፋብኝ በኖ ባዶነት ሲሰማኝ ይረዳኛል ፈጥኖ የአፌን ልመና ከቶ የማይረሳ ልቤ ይደሰታል ስሙን እያነሳ ምንም በሌለበት ተስፋ ሆነኝ ጌታ ምስጋና አቀረበች ነፍሴም ተደስታ አይኔ ተመልከቷል ድንቅ ነገር ደግሞ ሽባን ሲያራምድ አልጋን አሸከሞ ምስጢሬን ሳወራ ገብቼ መቅደሱ ሰማኝ በፅሞና የታመነው እርሱ መጣሁኝ ደስ ብሎኝ እኔም እንደሐና በፈጣሪዬ ፊት ለማድረስ ምስጋና የብርሃን ጎርፍ ናት የብርሃን ጎርፍ ናት ድንግል እናታችን ከሰማይ እያበራች ደስ አለው ልባችን ፍቅርሽን ሰላምሽን ድህነት ይሁነን ፍጥረት በሙሉ ፊትሽ ይወድቃሉ ጸጋሽ ይድረሰን ይስጠን እያሉ የኔ ልብ ምን ፅድቅ አለው አንቺን ለማስተናገድ የሃጢያት ጎተራ ነው የተሞላ በስስት እረ እንዴት ድንግል ትኑርበት አትፀየፍም የኔን ልብ ታሰናዳዋለች ስለሃጢያቴ የኔ እናት ምልጃ ታቀርባለች ልባቸውን የዘጉ ድንግልን ለማስገባት ህሊናቸው ይመለስ እንጸልይ ለዚህ ጥፋት አምላከን ይዛ ነው የምትመጣው እርሷን ስንመልስ ጌታን ነው የምናስቀይመው ከጌታዬ ፍቅር የሚለየኝ ማነው ከጌታዬ ፍቅር የሚለየኝ ማነው መከር ችግር ስቃይ ወይስ መራቆት ነው አንፈራም አንሰጋም አንጠራጠርም እግዚአብሔር ከኛ ጋራ ይኖራል ለዘለዓለም የሰማይ ቤታችን አማኑኤል የሰራው ግንቡ ንጹህ ውሃ መሰረቱ ደም ነው ሳይነጋ ተራምደን እንጓዝ በጠዋት በደሙ መስርቶ ከሰራልን ቤት የውሃ ግድግዳ የደም መሰረት ይኸው ከዚህ አለ የአማኑኤል ቤት ምን ሰማህ ዮሐንስ ምን ሰማህ ዮሐንስ በማህፀን ሳለህ ህጻን ሆነህ ነብይ ለከብር የተጠራህ እንደ አንበሳ ጥጃ ያዘለለ ደስታ ምን ዓይነት ድምጽ ነው ምን አይነት ሰላምታ ከተፈጥሮ በላይ ያሰገደህ ከብር እንዴት ቢገባህ ነው የአምላከ እናት ፍቅር ሌላ ድምጽ አልሰማም ከአንግዲህ በኋላ ለውጦኛል እና የሰላምታ ቃሏ በረሃ ያስገባህ ለብዙ ዘመናት ምን ያለ ራዕይ እንዴት ያለ ብስራት እንደ አዲስ ምስጋና ስልቱ የተዋበ ተደምጦ የማያውቅ ጭራሽሸ ያልታሰበ ከሴት የተገኘ ከደቂቀ አዳም ድንግል ስለሆነ በሕይወቱ ፍፁም ከማህፀን ሳለ ተመርጦ በጌታ ለማዳመጥ በቃ የኪዳን ሰላምታ አንደበትን ስጠኝ ጌታዬ አዳኙ ስምህን ዘወትር ልጠራበት ቅዱስ ኃያል ህያው ከብር የምልበት ከሃጢያት የራቀ ሐኬት የሌለበት ምስጋናህን ብቻ የምናገርበት አንደበትን ስጠኝ ጌታዬ ሕይወት የሆነውን ቃልህን ሰባኪ ገናናነትህን ከብርህን ተራኪ ለንስሃ ህይወት በጎችህን ጠሪ እንደ ሐዋሪያት ፍቅርህን መስካሪ ከከሃድያን ጋር የማይተባበር ፆምና ጸሎትን የሚያዘወትር ከጽድቅ ስራ ጋር መልካም ህብረት ያለው በምድራዊ ምኞት የማይታለለው ፈተና ሲገጥመኝ በመከራ ጊዜ የሀዘን ጥላ ጋርዶን ሲከበን ትካዜ ተመስገን የሚል በችግር በደስታ ርቱዕ አንደበትን ፍጠርልን ጌታ የጽድቅ በር ነሽ የጽድቅ በር ነሽ የሙሴ ጽላት አከሊለ ሰማዕታት ምዕራገ ጸሎት የጌታዬ እናት ንጹህ አከሊላችን ሐመልማለ ሲና አመቤታችን አመቤታችን የእኛ ምርኩዝ ነሽ እመቤታችን ከለላም ሆንሸን የእሳት ሙዳይ ነ እሳት ታቀፍሽ ንን በብርሃን ተከበሽ ወርቅ ለብሰሽ ከሴቶች ሁሉ አብ መረጠሽ አመቤታችን ድንግል ሆይ ልጆችሽ እመቤታችን ዘውትር ይጠሩሻል ነ ስምሽን ለልጅ ልጅ ያሳስቡልሻል በተሰጠሽ ጸጋ » ባማላጅነትሽ ምህረትን አሰጪን ከመሃሪው ልጅሽ አመቤታችን ያልታረሰች እርሻ እመቤታችን ዘር ያልተዘራባት የህይወትን ፍሬ ሰጠችን የእኛ እናት የታረደው መሲ እናቱን ወደዳት ነ በቀኙ ቆማለች ድንግል እመቤት ናት አመቤታችን የአውነት ደመና አመቤታችን ዝናብ የታየባት ወዳናለች ድንግል የታተመች ገነት ከብር ለሆነቸው ኑ እንዘምርላት ደስ ይበልሽ እንበል የብርሃን እናት አለቴ ነህ አንባዬ አለቴ ነህ አንባዬ ጉልበቴ ነህ ጌታዬ በተከበበ ከተማ ከቶ አትጣለኝ ለብቻዬ እንደ ወጣ ይቅር አትበለኝ በንስሀ ቤትህ ምልሰኝ በመቅደስህ ዓለት አቁመኝ ማዕበልና ንፋስ ሳይነቅለኝ የነገን አላውቅም እጣዬን በቤትህ ጸንቼ መኖሬን አላምነውምና ከፉ ልቤን ስፈራው እኖራለሁ የመጪውን አልመካም እኔ እፈራለሁ ወድቆ ስላየሁኝ የቆመው ሰው ባልተሰበረ ልብ በመኖሬ መቆሜን አላውቅም እስከዛሬ በወደቀው ጨከፔ ፈርጄ የደካማው በደል አለ በጄ ማንም ስላልሾመኝ ፈራጅ አድርጎ ልቤን መልስልኝ ወደ በጎ ኑ በእግዚአብሔር ኑ በእግዚአብሔር ደስ ይበለን ለታላቁ ከብር ለዚህ ላበቃን ከሞት ወደ ሕይወት ላሸጋገረን ኑ በእግዚአብሔር ኑ በድንግል ደስ ይበለን የሰማዩን መንግስት እርስቱን ለሰጠን ከጨለማ አውጥቶ ብርሃንን ላሳየን ለዚህ ድንቅ ውለታው ምስጋና ያንሰዋል በእርሱ ደስ ይበለን ከብር ይገባዋል ከአለት ላይ የፈለቀ ውሃ ጠጥተናል ሰማያዊ መና አምላከ መግቦናል ፍቅርህ የበዛልህ ምን ልከፈልህ ጌታ ስምህን ላመስግነው ከጠዋት እስከማታ በቃዴስ በረሃ ምንም በሌለበት በኤርትራ ባህር ወጀብ በበዛጀት ለእርሱ መንገድ አለው ከቶ ምን ተስኖት ልባቸሁ አይፍራ በፍጹም እመኑት በባርነት ሳለን በድቅድቅ ዓለም ብርሃንን አገኘን በድንግል ማርያም ያጣነውን ሰላም ዛሬ አገኘን አጅግ ደስ ይበለን በእመቤታችን የሐና የአያቄም የእምነታቸው ፍሬ ሰላም ለኪ ሰላም ለኪ ለኖህ ሐመሩ ሰላም ለኪ የአሮን በትሩ የቅዱስ ዳዊት መሰንቆ መዝሙሩ ሰላም ለኪ የጌዴዎን ጾምሩ የሰለሞን መንበረ ከብሩ ሰላም ለኪ ፍሬ ስብሐት መዝሙሩ እመ እግዚአብሔር ጸባኦት ሰላም ለኪ ሰላም ለኪ ሰረገላው ለአሚናዳብ ሰላም ለኪ መና ያለብሽ ንጹህ መሶብ ሰላም ለኪ ያዕቆብ ያየሽ በሎዛ ሰላም ለኪ የይስሐቅ መዓዛ እንዘ ንሴብሖ ለበረከትኪ ዘምስለ አምሃ እሰግድ ለኪ ሰላም ለኪ ህብስተ መና ዘ እስራኤል ሰላም ለኪ የሰማዕታት ንጹህ አከሲል ሰላም ለኪ አጸ እጳጦስ ዘሲና ሰላም ለኪ የኤልያስ መና እንዘ ንሴብሖ ለበረከትኪ ዘምስለ አምሃ እሰግድ ለኪ ባከኛለሁና ባከኛለሁና በስጋ ፈተና የዚህ ዓለም ሀዘን ጫፍ የለውምና ፈጥነሸ ወደእኔ ነይ ከትንሺ ቤቴ አጽናሂፒኝ አእመአምላከ ድንግል እመቤቴ ባህሩ ትልቅ ነው ድንግል እመቤቴ ትንሽ ናት መርከቤ የመንገዴ መሪ አንቺ ነሸ ወደቤ በመንገዴ ስዝል ድንግል እመቤቴ ዓለም ትስቃለች መመኪያ አመቤቱ ወዴት ነች እያለች በቀቢጸ ተስፋ ድንግል እመቤቴ እንዳልወድቅብሽ ነ በቀንም በሌሊት ነ ተስፋዬ አንቺ ነሸ የለም ያተረፍኩት ድንግል እመቤቴ ወጥቼ ወርጀ ትርፌ አንቺ ብቻ ነሸ ጽዮን አማላጄ አማኑኤል ተመስገን አማን በአማን አማኑኤል ተመስገን ለዚህ ፍቅርህ ምን ልከፈል ድብቁን ሃጢያት አንተ ብትገልጠው ይቅር ብለኸኝ ባትሸፋፍነው እንደሰው በቀል ቢኖርህ ጌታ ለእኔ ሃጢያትስ የለውም ቦታ በየደቂቃው ሃጢያት ስሰራ ስሰርቅ ስበድል አንተን ሳልፈራ አንተ ግን ፊትህ ምንም ቢቀየም በቁጣህ በትር አልገረፍከኝም ምህረትህን ልከህ አድነኝ ዛሬ ታከቶኛልና በሃጢያት መኖሬ ዓለም በሃጢያት እየሳበችኝ በፍቅርህ በደስታ መኖር አቃተኝ የሃጢያት ጉዞ ጣፋጭ ቢመስልም ውጤቱ መሮ ፍጹም አይጥምም እንደ በደሌ ስላልከፈልከኝ ተመስገን እንጂ ሌላ ምን አለኝ አድርገህልኛልና አድርገህልኛልና በቸርነትህ አመሰግንሃለሁ እልል እልል ለዓለመ ዓለም አማኑኤል አገዛልሃለሁ መድሃኒዓለም ቀኑ ጨልሞብኝ ዙሪያው ገደል ሆኖ የችግር አረንቋ ፊቴ ተደቅኖ እረዳት ያጣሁኝ በመሰለኝ ጊዜ ፈጽሞ አራቅከልኝ የልቤን ትካዜ አምላኬ ጉልበቴ ሐይሌ መመኪያዬ ጠላት ማሳፈሪያ የእምነት ጋሻዬ አንደማትተወኝ አሁን አውቂአለሁ ካለኝ ነገር ይልቅ በአንተ ታምኛለሁ ጥቂቷን አብዝተህ ለምትመግብ ጌታ የምመልስልህ ባላገኝ ስጦታ በቀንም በሌትም ለሚያበራ መንከር ለባህሪይው እጹብ ሰአንተ ስራ አምላከ ሆይ ምስጋና ለአንተ ይገባሃል ለትንሺ ጎጆ በረከት ሰጥተሃል ቅያሜው ይቅርና ቅያሜው ይቅርና አምላከ ሆይ ታረቀን አንተ ስለራከን ሞት ነው የከበበን አስከመቼ ድረስ ህዝብህ ተጎሳቁሎ በረከሰ መንፈስ በርኩሰት ተጥሎ ምድር እያለቀሰች ደም እየሸተታት አባከህ አምላኬ ኢትዮጵያን ታረቃት ሀገሬን የዘመኑ ጣዖት ገንዘብ እያሳተን ይህ ደካማ ስጋ አምላከን አስተወን ግብዝነት ሞልቶት ፈራሹ አካል በነፍስ በሽታ ህዝባችን ታሟል ከንፋችን ተመትቶ መብረር አቅቶናል በመንፈስ በሽታ ህዝባችን ታውኳል ራዕይ የሌለው ተራ ሰው ስለሆን እባከህ ጌታችን በፍትነት ታረቀን ጸጋህ የተለየን ባዶነት የሞላን ፍቅር የተነፈግን ሰላም የጎደለን ሆነን ስለቀረን እግዚአብሔር ታረቀን ጽድቅን አድለን ጽድቅ እንደተመኘን ሊረዳን መጣ ሊረዳን መጣ ኃያል ሚካኤል ይጠብቀናል ኃያል ሚካኤል የሙሴ ጠባቂ ኃያል ሚካኤል መንገድ የመራኸው የኤርትራን ባህር ከፍለህ ያሻገርከው ከብርህ ከመላእክት ኃያል ሚካኤል ከፍ ከፍ ያለ ነው ታላቁ አለቃ ከቶ አንዳንተ ማነው ከሃጢያት በረሃ ኃያል ሚካኤል መጠለያ ሆነን ጠላት በመንገድ ላይ እንዳያስፈራራን ቋንቋዬ ነሽ ድንግል ቋንቋዬ ነሽ ድንግል መግባቢያዬ መልስ የማገኝብሽ ከጌታዬ ባንቺ ቀርቤአለሁ ከአምላኬ ፊት ቤቴ ሞልቶልኛልለ በበረከት በምን ስራዬ ነው በፊቱ የቆምኩት መቼ በቅቼ ነው ስሙን የጠራሁት አስታራቂ እናት አንቺን ስለሰጠኝ ስለ ቃል ኪዳንሽ አቤት ልጄ በይኝ ቅድስና ሕይወት ከኔ ተሰውሮ በውሸት በሃሜት አንደበቴ ታስሮ በአመ አምላከ ፍቅር አዲስ ሰው ሆኛለሁ እንደ መላእከቱ ይኸው እዘምራለሁ ስለ እማምላከ ብሎ ያፈረ የለም ባንቺ ያልከበረ ሰው አይገኝም እንደ ባለማዕረግ እኔም ሰው መባሌ አንቺን አግኝቼ ነው ድንግል መሰላሌ ሰላም ለኪ ብዬ ስጀምር ሰላምታን ሐሴት ይሞላዋል መላው ሰውነቴን አንደ ቅዱስ ኤፍሬም በምስጋናሽ ልጽና በአጆችሽ ያለው አምላኬ ነውና ስለማይነገር ስጦታው ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን ቸል ያላለን አምላከ ስንጓዝ ማዕበሉን አቋርጠን ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን የሕይወት እስትንፋስ ዘራብን ህያው እንድንሆን ይህን ያደረገ አምላካችን እግዚአብሔር ይመስገን ስለማይነገር ስጦታው አግዚአብሔር ይመስገን ንፋስን ገልጾ ማዕበል አቁሞ የሚያሻግር የዓለም ፈተና ቢበዛ እርሱ መጠጊያችን ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን ዳግም እንዳንሞት በሞቱ ሞትን የረታልን የምንመካበት ትንሳኤን ሰላምን የሰጠን ስለማይነገር ስጦታው አግዚአብሔር ይመስገን ከሲአል እስራት ተፈተን ነፃ የወጣንበት መስቀሉን ለሰጠን ለአምላካችን እንዘምር በአውነት ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን የአዋጅ ነጋሪት ቃል የአዋጅ ነጋሪት ቃል በበረሃ እያለ የእግዚአብሔር መንገድ አስተካከሉ እያለ ምስከርነቱን ዮሐንስ አስረዳ ልባችን ለጌታ መልካም መንገድ ይሁን የደናግል መመኪያ የነብያት ገዳም አውደ ዓመቱን ባርኪልኝ ድንግል ማርያም ተራራው ዝቅ ይበል ጠማማውም ይቅና ካልተስተካከለ መንገድ የለምና የእግዚአብሔርን መንገድ እንመስርት ሁላችን ማረፊያ እንዲሆነን ለመጪው ሐብታችን ከፋትና ተንኮል ከልባችን ይጥፋ ጽድቅና ርህራሄ በእኛ ላይ ይስፋፋ ስጋና ደምህን በከብር አግኝተናል ሕይወት እንደሆነን አምላከ ተማጽነናል ሁለት ልብሶች ያሉት ከማብዛት ልብሱን ለሌለው ያድለው ሁለተኛውን ከበደላችንም አንጻን አደራህን በከፉ እንዳንጠፋ እኛ ልጆችህ ውዳሴ ማርያም ውዳሴ ማርያም እጮሃለሁ ድንግል እናቴን አጣራለሁ እንደ አባ ኤፍሬም ነይ ባርኪኝ ወድሰኒ ልጄ በይኝ ማርያም በሰርክ ጸሎት ላይ ውዳሴ ማርያም ዜማ ስናደርስ ድንግል ትመጣለች በቤተ መቅደስ ኦነ የብርሃን ምንጣፍ ከፊቷ ተነጥፏል ቅዱስ ኤፍሬም ታጥቆ ያመሰግናታል ማርያም አባ ህርያቆስ ውዳሴ ማርያም ምስጋና ያደርሳል እ የቅዳሴው ዜማ ነ ልብን ይመስጣል በጎ ነገር ልቤ አወጣ አያለ ዳዊት በገናውን እየደረደረ ማርያም የንጽህናችን ውዳሴ ማርያም መሰረት ነሽና ነ አንቺን ለማመስገን ነ ልቦናዬ ይጽና ነ ተፈስሒ ድንግል ነ አ ቤተልሔም ካንቺ ተወለደ መድሃኒዓለም ማርያም ቅድሳት ሁሉ ውዳሴ ማርያም ዙሪያስን ከበዋል ነ አባ ጊዮርጊስም ንኢ ድንግል ይላል በወርቅ ዙፋን ላይ ተቀምጠሽ ሳይሸ ልቤ ተሰወረ ድንግል በግርማሸ አምላከ ተከለ ሀይማኖት አምላከ ተከለሀይማኖት ማረን አምላከ ቅዱሳን ታረቀን ስለ ቃል ኪዳንህ በቁጣህ አታጥፋን ሃዋርያው ቅዱስ ተከለ ሀይማኖት የእቲሳ አንበሳ የእኔ አባት ቁጣውን አብርደው ተክለሀይማኖት በምልጃ ተነሳ የኔ አባት ቁጣውን አብርደው ተክለሀይማኖት ቤተሰብ ሆነሃል የእኔ አባት ከሰማይ ካህናት ተክለሀይማኖት ቤተሰብ ሆነሃል የእኔ አባት የስላሴን መንበር ተከለሃይማኖት ለማጠን በቅተሃል የእኔ አባት ከከርቤ ከሚአ ተክልሀይማኖት ከሰሊከም በልጧል የእኔ አባት የጻድቁ ጸሎት ተከልሀይማኖት በእግዚአብሔር ፊት ሸቷል ስለቃልኪዳንህ ተከለሃይማኖት አምላከ ይለመናል የእኔ አባት ጸሎት ሲደርስ ተክለሀይማኖት እኛን ይታረቃል የእኔ አባት ተማጽነንብሃል ተከለ ሃይማኖት ጌታ ሆይ በስሙ የእኔ አባት በጻድቁ ጸሎት ተክለሀይማኖት በሰባራ አጽሙ የእኔ አባት ኢትዮጵያን በሙሉ ተከለሃይማኖት አስተምሮ ሲመለስ የእኔ አባት አጽመ ርስቱ ሆነቸህ ተከለሀይማኖት ደብረ ሊባኖስ የእኔ አባት የጸድቁ መንፈስ ተክለሀይማኖት ከቅዱሳን ጋራ የእኔ አባት ከልባችን ገብተህ ተከለሀይማኖት ብርሀንን አበራ የእኔ አባት በጸሎት ስቁም ተከለሀይማኖት ስምህን ስጠራ የእኔ አባት ነፍሴ ተደሰተች ተከለሀይማኖት ሲርቀኝ መከራ የእኔ አባት እባከህ ወዴት ነህ ለመዳኑ ህይወት ለጽድቁ ጠርቼህ ከዓለም ለይቼ በፍቅሬ መርጩህ በረከትና ፍቅር ሰላሜን ወርውረህ ልጁ የምወድህ አባከህ ወዴት ነህ ይልሃል እግዚአብሔር እባከህ ወዴት ነህ ከዓለም ጉያ ውስጥ ሽብር ከተሞላው ከስንጥቅ አለቶች ጎድጓዳ ከሆነው የአራዊቱ ግርማ የአንበሶቹ ማግሳት የጨለማው ክብደት የፍጥረት ማዛጋት ከአንዲህ ያለ ስፍራ ተወርውረህ ነወይ ቀናት ተቆጠሩ አይኖችህን ሳላይ ከቅዳሴ የወጣ ምስጋና ስቀበል ጎላ ያለው ድምጽህ ተሰውሮብኛል በቅድስቱ በኩል በምትቆምበት በቅዳሴ ጊዜ አይኖቼ ስላጡ ፈልገው ፈልገው ይዞኛል ትካዜ ልጄ ምን በደልኩህ ምን አጎደልኩብህ ትተኸኝ የሄድከው አንደዛ ስወድህ ዘወትር ፊትህን ሳየው ደስ እያለኝ ደስታዬን በሀዘን ምነው ለወጥከብኝ ግሩም ድንቅ ነህ ግሩም ድንቅ ነህ አምላኬ ግሩም ድንቅ ነህ ግሩም ድንቅ ነህ ጌታዬ ግሩም ድንቅ ነህ ሰው የጣለውን ከምድር ከፍ ታደርጋለህ የተረሳውን አምላኬ ታስታውሳለህ ከቤተሳይዳ ያነሳል በአልጋ ያለውን መተመቅ ሽቶ ረዳት ወገን ያጣውን ከሃጢያተኛ ጋር ይገባል እራት ሊበላ በቀል አያውቅም ጌታዬ ከፍቅር ሌላ እንደ አምላካችን ማንም የለም እንደ እግዝአብሔር ማንም የለም እንደ ፈጣሪ ማንም የለም እንደ አማኑኤል ማንም የለም እኔስ በምግባሬ እኔስ በምግባሬ ደካማ ሆኛለሁ እዘኝልኝ ድንግል እለምንሻለሁ ያንን የእሳት ባህር አንዳላይ አደራ ድረሽልኝ ድንግል ስምሸን ስጠራ የዳዊት መሰንቆ የአስራኤል መና የናሆም መድሃኒት ንኢ በደመና አንቺ ነሽ ጉልበቴ በደከመኝ ጊዜ የልቤ መጽናኛ እረዳት ምርኩዜ አፈሳለሁ እንባ በጣም ተጨንቄ አማጸንሻለሁ በደሌን አውቄ የሐሰት ዳኝነት እውነት ስለሆን እየሱስ ከርስቶስ ዋለ በአደባባይ ሲሰደብ ሲከሰስ የሐሰት ዳኝነት አምላከን ወቀሰው ሕይወት ሰጠን እንጂ ጥፋቱ ምንድን ነው ከቃሉ እብለትን ባያገኙበትም ዝምታውን አይተው አላዘኑለትም ባላወቁት መጠን ጠሉት ካለ በደል ጥፋቱ ምን ይሆን የሚያደርስ ከመስቀል የልቡን ትህትና ፍቅሩን ሳያስተውሉ ቸሩ ጌታችንን አቻኩለው ሰቀሉት እሩህሩሁን ጌታ አቻኩለው ገደሉት ሞትን አስወጎዶ ቢሰጣቸው ህይወት ስለቸርለቱ ስድብን ከፈሉት ስለርህራሄው የእሾህ አከሊል ሰጡት ሐሞትና ከርቤ ሆምጣጤ ደባልቀው መራራ አስጎነጩት ጨከኖ ልባቸው ፈውስን ለሰጣቸው ልባቸውን ሞልተው አሉት ወንበዴ ነው ስቀለው ስቀለው ከእጁ በረከትን የተሻሙ ሁሉ ይጮኹ ነበር ይገደል እያሉ ኑ በብርሃኑ ተመላለሱ ኑ በብርሃኑ ተመላለሱ የፍቅርን ሕይወት እንድትለብሱ ሁሉን በሚችል በአምላከ ጥላ በአረፍት ውሃ ስር አርፈናልና ሰላምና ፍቅር ህይወት በሚሰጥ ወደ ጌታችን እንሂድ እአንሩጥ ምህረትና ፍርድ በእጁ የያዘው የሰላም አባት ወድሃኒዓለም ነው ህይወት የሆነን በመስቀል ውሎ ብርሃን ሰጠን ጨለማን ሽሮ የሚያስደነግጥ የሚያስጨንቀን ይጠፋልና እርሱን ተማጽነን በቀን ከሚበር ፍላጻ ሁሉ ይታደገናል በቅዱስ ቃሉ እግርህ በድንጋይ እንዳይመታ በፈተና ውስጥ እንድትበረታ መቅሰፍት ከቤትህ እንዲከለከል ይጠብቅሃል ሌሊትና ቀን ስሙን ያወቀ ህይወት መሆኑን ይመላለሳል ከሃይል ወደ ሃይል ረጅም እድሜ ይጠግባል እርሱ ብርሃን ይሆናል የጸጋ ልብሱ አቤቱ አንተ ተስፋ ነህና የምትመግብ የፍቅር መና ማዳንህ እኛን አስደስቶናል እንዲህ ያለ ከብር ከየት ይገኛል እግዚአብሔር ሆይ እርዳኝ እግዚአብሔር ሆይ እርዳኝ ቸርነት አድርገህ አድሜ ለንስሐ እንደ ህዝቅያስ ሰጥተህ ጠማማውን ልቤን በቃልህ አቃንተህ አላውቀውም ብሎ ሲጠየቅ ያመጸው ዶሮ እስኪጮህ ድረስ ሶስት ጊዜ የካደው የጅረት ወንዝ ነው የሰጠኸው እንባ ጴጥሮስ ተጸጽቶ ንስሐ እንዲገባ ጽዋው እንዳይደርሰኝ የይሁዳ እድል ልጅህ ሆኖ ውሎ ኃላ መኮብለል ጴጥሮስ እድለኛው አልቅሶ ተማረ በትዕቢቱ ይሁዳ አንደወጣ ቀረ ዘመኗን በሙሉ በዝሙት አቃጥላ በንስሐ ጠራት ጌታ በገሊላ ታድሳ ተነሳች በእንባዋ ብዛት እግሩ ስር ተደፍታ ማርያም መግደላዊት አመጸኛው ልቤ ዛሬስ መቼ ይተኛል በሃጢያት በዝሙት በስርቆት ይዋኛል ወደ ቀድሞ ግብሩ አንዳይመለስ ፍቅርህ በእኔ ሰርጾ ሃጢያቴን ደምስስ በደላችን ሁሉ ሳታስብ ትተህ በምጽአትህ ሰዓት ከጻድቃን ቆጥረህ ነጭ ልብስን ለብሰን ሆነን ካንተ ጋራ በሩ ሳይዘጋ አስገባን አደራ በሀዘኔ በሀዘኔ በጭንቀቴ መጽናኛዬ ነሸ ረዳቴ አመአምላከ አደራ ድንግል እመቤቴ ለዓለም ተዘርግቶ እጄ ባዶ ሆኗል የራሴ ላይ አከሊል ተሽቀንጥሮ ወድቋል ከኤልዛቤል ሸሸቼ መጣሁኝ ወደ አንቺ የጎሰቆልኩትን እኔን ተመልከቺ የእግሬ መሰናከል ለዓለም ደስታ ነው ተስፋ ቢስ መሆኔ ለጠላቴ ድል ነው የደስታ መመንጫ የኤልሳቤጥ ዘመድ እንዳልሰናከል ምሪኝ በመንገድ ምድር ትለኛለች ተስፋ ቢስ ብቸኛ ሳለቅስ ሳነባ አይታኛለችና ከቤተመቅደሱ ለእኔስ ዘመድ አለኝ በሀዘኔ ሰዓት አይዞህ የምትለኝ ከአመድ የወደቀ ትንሽ ገንዘብ አለሽ ልብሽ እራርቶልኝ ፈልጊኝ አጥብቀሽ እምነቴ እንዳይደከም እንዳልጠፋ ልጅሽ አድጊያለሁና ከደጀ ሰላምሸ እግዚአብሔርን ጠራሁት እግዚአብሔርን ጠራሁት በሀዘኔ ጊዜ እግዚአብሔርን ጠራሁት በጭንቀቴ ጊዜ አወጣኝ ከጭንቀት ከሀዘን ከትካዜ የልመናዬን ድምጽ እርሱ ሰምቷልና ጆሮውን ወደ እኔ አዘንብሏልና በዘመኔ ሁሉ ስጠራው እኖራለሁ ጎስቋላ ብሆንም ምስጋና አቀርባለሁ እንደ ቃልህ መጓዝ መራመድ አቅቶኝ የሃጢያት መንገድ ማዕበሉ ገፍቶኝ ወደ እርሱ ስማጸን ደግሞ ስጸጸት አላሳፈረኝም መጣ በምህረት ኖህን እንዳዳንከው እኛንም አድነን ከቀስቱ እንድናመልጥ ምልከትን ስጠን በትርህ ምርኩዝህ እነሱ ያጽናኑኝ አንተ ከኔ ጋር ነህ አልፈራም ከፉውን በበዛ ምህረቱ ያለፈውን ትቶ በፍቅሩ ጎበኘኝ አልተወኝም ከቶ ሊቀበለኝ ወዶ ፊቱን አበራልኝ ማን ይቃወመኛል አግዚአብሔር ካለልኝ እርዳኝ ዝም አትበል እርዳኝ ዝም አትበል የሰራዊት ጌታ ተስፋ እንደሌለው ሰው ልቤ አያመንታ አንተን ለማመስገን የነበረኝ ብርታት ዛሬስ ተስኖኛል አቅቶኛል መትጋት ጨንቆኝ እጣራለሁ ጸጋ አጣ ህይወቴ እባከህ አርመኝ እርዳኝ መድሃኒቴ ልቤ ድንጋይ ሆኖ ቃልህ አልሰበረው የእጅህን ስራ ጌታዬ አስተካከለው የከርስትና ኑሮ ስርዓቱን አፍርሼ አለቅሳለሁ ጌታ በሃጢያት ተከስሼ ሰላምና ፍቅር ነበር ከርስትና እኔ ግን ተናወጽኩ አልጸናሁም ገና ስራዬና ቃልህ አልገናኝ አሉኝ በጠማማው ልቤ አንተን አሳዘንኩኝ ጽኑ መሰረት ነው የህይወት አለት እየተናወጽኩኝ አቃተኝ መጽናት በእረፍት ውሃ ዘንድ በለመለመው ሳር በጎቸህን ሁሉ በፍቅር የምታኖር በህይወቴ እንዲታይ የቸርነትህ ከብር ከደጅህ ተጥዬ ለስምህ ልዘምር የስሙ ትርጓሜ የስሙ ትርጓሜ ማን እንደ እግዚአብሔር ነው የሰውን ወደ አምላከ የአምላከን ወደ ሰው እኛን የሚረዳን ዘወትር በምልጃው የመላዕከት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል ነው ከጉድጓድ ተጥሎ ፍጹም ከሚያስፈራው ከተራቡ አናብስት ዳንኤልን ያዳንከው አኛንም ተራዳን ቸል አትበለን ሰይጣን በተንኮሉ ወጥመድ ሳይጥለን የከፉ ሰው ስራው ከፉ ሐሳብ ነውና በቅንነት መንገድ ከቶ አይሄድምና የሞቱን ደብዳቤ ለባህራን ሲሰጠው ሚካኤል አጥፍቶ በደስታ ለወጠው ገና ብላቴና ሳለሁ አንድ ፍሬ ሰው ሁሉ ሲንቀኝ ምስጋናን ጀምሬ ጸጋዬን አብዝቶ ያበቃኝ ለዚህ ከብር የሚካኤል አምላከ ይመስገን እግዚአብሔር ድንግል እመቤቴ ድንግል እመቤቴ የህይወቴ ረዳት የኑሮዬ ጣዕም ዋልታ መሰረት እለምንሻለሁ ፍጹም በረከት ትህትናሽ ሲታሰብ ድንግል እመቤቴ በሰዎች ልቦና ድንግል እመቤቴ ግርምትን ይፈጥራል ልብ ይመስጥና ጽዮን መጠጊያ ነሸ ድንግል እመቤቴ የአብርሃም ድንኳን ድንግል እመቤቴ የታጠረች ተከል አመብዙሃን ከሚካኤል ጋራ ድንግል እመቤቴ ፈጥነሽ ድረሽልኝ ድንግል አመቤቴ ቅዱስ ገብርኤል ይምጣ ከብርሽን ያብስረን ከድንግል ጋር ሆነህ ድንግል እመቤቴ ኡራኤል ፈጥነህ ና ድንግል እመቤቴ ሩፋኤል ራጉኤል ንኡ በደመና በደማችን ሰርጺል ድንግል አመቤቴ ፍቅርዋ የማርያም ድንግል እመቤቴ ምስከር ነን እኛ እስከ ዘለዓለም በአባቶች ፋንታ ድንግል እመቤቴ ልጆችሸ ስላለን ድንግል እመቤቴ ስምሸን ለልጅ ልጅ እአንዘከራለን አልተወኝም ጌታ አልተወኝም ጌታ ለካስ ይወደኛል ዛሬም ስበድለው ልጄ ነሽ ይለኛል ዛሬም ስበድለው ልጄ ነህ ይለኛል በበደል ጉራንጉር በሃጢያት ጫካ ብጠፋበት አንኳን አልተወኝም ለካ ዛሬም ልጄ ብሎ ዳግም ይጠራኛል ለካስ አልጠላኝም ጌታ ይወደኛል ለስልጣን ለከብሬ ብዬ ስከደው ለገንዘብ አድልቼ እኔ ስረሳው ለእኔ ያለው ፍቅር አልቀነሰብኝም ዛሬም ይወደኛል ጌታ አልጠላኝም ታዲያ ለዚህ ፍቅሩ ለሌለው ወሰን ከጭንጫ መቃብር ላወጣኝ እኔን በህይወቴ ሁሉ ፍጽም ለመራኝ ከብርና ምስጋና አቀርባለሁኝ ኪዳነ ምህረት ኪዳነ ምህረት እመቤት ነይልን ካለንበት ከሰማያት በላይ ካለው ከማደሪያሸ ዝማሬን ከሞላው ከዘላለም ቤትሽ የምድር ፍጥረታት ማርያም ማርያም ሲሉሽ የቃል እናት አመቤቴ ነይ በሰረገላሽ ወልዳ ያሳደገች አዝላ የተሰደደች የጌታችን እናት ድንግል ተንከራታለች ከአግረ መስቀሉ ከዙፋኑ ከቀኝ ቆማለች ትላንት ዛሬም ነገም ማርልኝ እያለች ጽረ አርያም ጽረ አርያም ጽረ አርያም ከብርሽ ገናና ነው ለዘላለም በመላዕከት ዓለም በሶስቱ ከተማ በኤረር በኢዮር እንዲሁም በራማ ውዳሴ ቀረበ ለሰማይ ንግስት የአምላከን እናት በከብር አየናት በበረሃ ያሉ ዓለምን የናቁ ውዳሴሸን ደግመው ስምሸን የሰነቁ አንቺን ስንጠራ ተላት ገለል ይላል ማርያም በግርማሸ ከሳሻችን ያፍራል ከእግሮቿ በታች ጨረቃን ተጫምታ የከብርን አከሊል በራሶቿ ላይ ደፍታ በቅዱሳን ሁሉ ትመሰገናለች ዓለም የዳነባት ድንግል ማርያም ነቸ ብርሃንን ለብሳ በንጽህና አጊጣ ፍጥረትን ስትባርከ በከብር ተገልጣ ነፍሳት ተቀደሱ በእምነት ከበዋት ከበሮን አንስተን እንዘምርላት የጥበብ ሰዎች መጡ ሰማይና መሬት የማይወስኑት ተወስኖ አየነው በጠባብ ደረት ዘጠና ዘጠኙን መላዕከትን ትቶ አገኘነው ዛሬ በበረት ተኝቶ የጥበብ ሰዎች መጡ ሰምተውት በዜና አያበራላቸው ኮከብ እንደፋና ድንግል እመቤቴ ሰላምታ ይድረስሸ ለአምላከ ወገኖች መመኪያ የሆንሸ ካንቺ ተወሰደ የዓለም መድህን ኩነኔን አጥፍቶ ጽድቅን ሊያወርሰን ጌታችን ሲወሊድ በቤተልሔም ሀዘን ተደምስሶ ሰፈነ ሰላም አንጨቶች አፈሩ ፍሬ በረከት ወንዞች ሁሉ ሆኑ ማርና ወተት ሰብአሰገል መጡ ሊሰግዱ በሙሉ የአስራኤል ንጉስ ወዴት ነው እያሉ አጅ መንሻውን ሰጡት እንደየስርዓቱ እጣኑን ለከህነት ወርቁን ለመንግስቱ ሳር ቅጠሉ ሰርዶ ሳር ቅጠሉ ሰርዶ ሰንበሌጥ ቄጤማው በዚያች ቀን በዚያች ወር ለምለም የነበረው በአልልታ ዘመሩ በደስታ ተሞልተው ጌታ መወለዱን የምስራች ሰምተው እልል በዬ ቤቴልሔም ሃሌ ሃሴ ሉያ የፍቅር የሰላም ነሽና ገበያ ያ ትሁት እረኛ የትህትና አባት ብርሃን ለበሰ በእኩለ ሌሊት ጥሪ ተደርጎለት ከሰማይ መላዕከት ለመመልከት በቃ የጌታውን ልደት እረኝነት ትንሸ የወረደ ግብር ብሎ ሰው በግምት ደንግጎ ነበር የብዙ ስው ራስ መሆኑን እረኛ ከርስቶስ ሲወለድ ተረዳነው እኛ የተነበዩለት ነብያት በሙሉ ጌታ ተወለደ የምስራች በሉ ሰውን በመውደዱ ሰማያዊው ንጉስ ይኸው ተወለደ እኛን ለመቀደስ ተወለደ ተወለደ ጌታ ተወለደ ተወለደ አምላክከ ተወለደ አንዲት ብላቴና የ ዓመት ልጅ ጌታን ወለደችው በመላዕከት አዋጅ ፍጹም ድንግልና ተወለደ ጌታ ዓለምን የሚያድን የሰዎች አለኝታ ይህ ዓለም በቃሉ ከተፈጠረበት ይበልጣል ልደቱ አምላከ ሰው የሆነበት እንደምን ይገርማል ይሄ ተዋህዶ አየነው አምላከን እንደሰው ተወልዶ ፍጹም ድንግልና ከብር የተሞላች እንደምን አምላከን በማህፀን ያዘች ዓለምን በቃሉ የፈጠረ ጌታ ወለደችው ድንግል የሔዋን አለኝታ አንቺ ብላቴና እናታችን ማርያም በምድር ተፈልጎ እንዳንቺ አልተገኘም በሀሳብ በግብር ንጹህ ስለሆነች የአምላከ ማደሪያ ድንግል ተመረጠች ግነዩ ለእግዚአብሔር ግነዩ ለእግዚአብሔር እስመ ሔር እስመ ለዓለም ምህረቱ እስመ ለዓለም እናመስግንሽ የአምላከ እናት በዝማሬ የዓለም ቤዛ ነውና የማህፀንሽ ፍሬ በድንግልና የወለድሽው የአንቺ ጽንስ ለድኩማኖች ብርታት ነው ለህሙማን ፈውስ ከሰማየ ሰማያት ወርዶ ከአንቺ ተወልዶ መለኮት ወረደ ዮርዳኖስ እኛን ለመቀደስ በዮሐንስ እጅ ተጠመቀ እዳችንን ፋቀ በቸርነቱ አወቀን ከበደል አራቀን ብርሃነ መለኮት ያደረብሽ አዳራሽ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ድንግል አንቺ ነሽ ስምሽን የጠራ ዝከርሽንም ያዘከረ በመንግስተ ሰማይ ይኖራል እንደተከበረ እመቤታችን እናታችን ማርያም የተማጸነሽ ይኖራል ለዘለዓለም እግዚአብሔርን ጠራሁት እግዚአብሔርን ጠራሁት በሀዘኔ ጊዜ እግዚአብሔርን ጠራሁት በጭንቀቴ ጊዜ አወጣኝ ከጭንቀት ከሀዘን ከትካዜ የልመናዬን ድምጽ አርሱ ሰምቷልና ጀሮውን ወደ እኔ አዘንብሏልና በዘመኔ ሁሉ ስጠራው እኖራለሁ ጎስቋላ ብሆንም ምስጋና አቀርባለሁ እንደ ቃልህ መጓዝ መራመድ አቅቶኝ የሃጢያቱ መንገድ ማዕበሉ ገፍቶኝ ወደ እርሱ ስማጸን ደግሞ ስፀፀት አላሳፈረኝም መጣ በምህረት ኖህን እንዳዳንከው እኛንም አድነን ከቀስቱ እንድናመልጥ ምልከትን ስጠን በትርህ ምርኩዝህ እነርሱ ያጽናኑኝ አንተ ከኔ ጋር ነህ አልፈራም ከፉውን በበዛ ምህረቱ ያለፈውን ትቶ በፍቅሩ ጎበኘኝ አልተወኝም ከቶ ሊቀበለኝ ወዶ ፊቱን አበራልኝ ማን ይቃወመኛል አግዚአብሔር ካለልኝ ሐይልን በሚሰጠኝ ሐይልን በሚሰጠኝ በከርስቶስ ሁሉን እችላለሁ መከራም ቢገጥመኝ ለበጎ ነው ብዬ አልፋለሁ በሰንሰለት አስረው በወህኒ ቢጥሉኝ መከራን አብዝተው አጅግ ቢያስጨንቁኝ ለበጎ ነው ብዬ ተስፋ አድርጌሃለሁ ይሁን አንተ ያልከው እገዛልሃለሁ ትናንትናም ዛሬም አንተ ያው አንተ ነህ ፍቅርህ እይቀየር ወረትም የለብህ ስምህን መጥራቴ ሞገስ ሆኖልኛለል ጠላቴ ቢፎክር መቼ ያሸንፈኛል በመከራው ጽናት ጉልበቴ ደከመ ትካዜ ከቦኛል ተስፋዬም ጨለመ ነገር ቢሆን ባይሆን አንተን አንዳከብር አደለኝ በጸጋህ ጌታ ያንተን ፍቅር ከሀገር ወጥቼ በዱር መሰደዴ ከባዕዳን ሀገር እርቄ መሄዴ ለበጎ ነውና መቼ ይከፋኛል ፈጽሞ አንዳልጠፋም ከንድህ ይይዘኛል እናመስግነው እናመስግነው እናመስግነው አምላካችን ውለታው ብዙ ነው ከሃጢያት ገደል ከሞት ቤት ጎትቶ መንግስቱን የሰጠን ከሲኦል አውጥቶ ዘላለማዊ ቤት ታላቅ ሀብት ያደለን መቼም የማይተወን ታላቅ አባት አለን ፍጡራን ቢንቁኝ መጎስቆሌን አይተው ወዳጆች ቢሸሹኝ ተስፋ ቢስ ነው ብለው እውነተኛ ረዳት አምላኬ መች ተወኝ ሁለት እጄን ይዞ ልጄ ተነስ አለኝ ሞታችንን ሞቶ ህይወቱን ላደለን ለቸሩ ከርስቶስ ምን እንከፍለዋለን ለታላቅ ውለታ ጌታ ለዋለልን በአልልታ እንቀኝ በአንድነት ሆነን እንደ እግዚአብሔር ያለ እንደ እግዚአብሔር ያለ ማንም የለምና አልል በሉ ቁሙ ለምስጋና ባህር ተከፈለ እስኪታይ መሬቱ ፈርኦን ወደቀ አልሰራም ትምከህቱ ደካሞቹም ጸንተው ተራመዱ ሐይለኞችም ይኸው ተዋረዱ የኢያሪኮ ቅጥር የማይደፈረው ይኸው ፈራረሰ የሰው እጅ ሳይነካው ሐይለኞቹም ቢበረታቱብን አንጸናለን በአርሱ ተደግፈን የተወረወረው የጠላታችን ጦር ሜዳ ላይ ወደቀ ጋሻ ሆኖ እግዚአብሔር ለስላሴ ይድረስ ምስጋናችን ተሸነፈ አዳኝ ጠላታችን ባህር ላይ ሲራመድ ሞገስ አለው እርሱ በግርማው ሲነሳ ጸጥ ይላል ነፋሱ የድንግል ልጅ እኛ የምናመልከው ከሐሊ ነው የለም የሚሳነው በሀዘኔ ደራሽ ነሸ በሀዘኔ ደራሽ ነሽ በጭንቀቴ በችግሬም ደራሽ ነሸ የአምላኬ እናት የጌታዬ እናት ድንግል አመቤቴ ወላዲተ ቃል መልካሚቱ ርግብ ድንግል እመቤቴ ማርያም እናቴ ነሸ ከፍጥረታት ሁሉ ገናና ነው ከብርሽ የሀዘኔ መጽናኛ እንባዬን አባሽ ነሽ ዋሻ መጠለያ ድንግል አመቤቴ የዘላለም ቤቴ መንገድ ስሄድ ስንቄ መጠጤ ነሸ ምግቤ አመ አምላከ ስጠራሽ ይጠፋል እርሃቤ የእናትነትሽን ድንግል እመቤቴ ፍቅርሽን አየሁት ጎጆዬን ስትሞይው ባዶ የሆነውን አንቺ እያለሽልኝ ምን እሆናለሁኝ በበጎ ፍቃዱ በበጎ ፍቃዱ ሁሉ በእርሱ ሆነ ነገር ሁሉ በእርሱ ተከናወነ ሰማይና ምድር ግብሩን ተናገሩ ፈጥሮአቸዋልና እንዲገለጥ ከብሩ በፈጠረው ፍጥረት የሚታወቅ እርሱ አግዚአብሔር ይመስገን ስሙን አወድሱ አልሆነም ያለ እርሱ ፍጹም አንዳች ነገር ብንመረምረው በሰማይ በምድር ፈቃዱ ነውና መልካምና በጎ ፈጥሮ አሳይቶናል ሁሉን ውብ አድርጎ ከረምትና በጋ ሌሊትና ቀን ሁሉን አሳይቶ ጌታ አስተማረን ያደደረገው ሁሉ እንከን የሴለው ለዚህ ቅዱስ አምላክ ምሳሌም የለው ያዘነውን ያውቃል ደስም ያለውን ሁሉ በእርሱ ፈቃድ ስለሚከወን ችግርና ደስታ ለበጎ ነውና ይህን ያስተማረን ይድረሰው ምስጋና አንደበቴም ያውጣ አንደበቴም ያውጣ የምስጋናን ቅኔ የአምላኬን ማዳን አይቻለሁ በዓይኔ በገባአን ሰማይ ፀሐይን ይቆመ ዛሬም ጎብኝቶኛል እየደጋገመ ወጥመድ ተሰበረ እኔም አመለጥኩኝ ከሃጢያት ፍላፃ ከሞት አተረፈኝ የአናብስቱን አፍ በሐይሉ የዘጋ የዳንኤል አምላከ ይኖራል ከእኔ ጋር በዳዊት ምስጋና በያሬድ ዝማሬ ከቅዱሳኑ ጋር ልዘምር አብሬ እርሱን ሳመሰግን ሜልኮል ብትስቅብኝ ለጌታዬ ከብር አዘምራለሁኝ አስፈሪው ነበልባል እሳቱ ቢነድም ለጣአት እንድንሰግድ ነገስታት ቢያውጁም ሁሉ ቢተወኝም ቢጠላኝም ዓለም ጽናት ይሆነኛል ጌታ መድሃኒዓለም እልል በሉ አልል በሉ በአንድነት ዘምሩ አመስግኑ ለከብሩም ዘምሩለት እንደ እግዚአብሔር ያለ ማንም የለም በሱ በሃጢአት ባርነት ስንኖር ተገዝተን ከቤቱ ስንርቅ ትዕዛዙን አፍርሰን አይቶ ዝም ላለን ጠላቶቹ ሳለን ውለታው ግሩም ነው ከብር ለእርሱ ይሁን ራሱን አዋርዶ እኛን አከበረን ስጋውና ደሙን ብሉ ጠጡ አለን መልካም እረኛ ነው የሚያሳጣን የለም ምስጋና ይድረሰው ለመድሃኒዓለም ሕይወቱን የሰዋ እንደ አምላከ ማን አለ ለሰው ልጆች ብሎ በመስቀል የዋለ ፍቅሩ የማይለካ አያልቅም ቢወራ ከሰማያት ወርዶ ሆነ ከእኛ ጋራ ስራውን እናድንቅ እንዲህ ለወደደን ከማያልቀው ፍቅሩ በረከት ላደለን ለማይነገረው ለአምላከ ስጦታ ውዳሴን እናቅርብ እንዘምር በእልልታ እግዚአብሔር መልካም ነው እግዚአብሔር መልካም ነው በመከራ ቀንም መሸሸጊያ ነው ከገነት ሲሰደድ አዳም አባታችን ሞት ነግሶብን ሳለ በእኛ በሁላችን ቃል እንደገባለት ተወልዶ ሲያድነው በመከራው ጊዜ ወሸሸጊያ ሆነው አብርሃም ከካራን ከእናት ከአባቱ ቤት ከነዓን ሲገባ ሲሰደድ በአምነት ከተሰጠው ተስፋ አንዳች ሳይጎድልበት እንደ ምድር አሸዋ ዘሩን አበዛለት በሀዘን በቸግር በመከራ ጊዜ ጭንቄን የሚያርቅ ነው የነፍሴን ትካዜ የቀደመው እባብ ሰላሜን ሲነሳኝ እግዚአብሔር መልካም ነው ሀዘኔን አስረሳኝ የቀደመው እባብ ሰላሜን ሲነሳኝ ከርስቶስ ኢየሱስ ሀዘኔን አስረሳኝ እግዚአብሔርን አመስግኑ እግዚአብሔርን አመስግኑ ስራው ግሩም ድንቅ ነው በሉት እግዚአብሔርን አመስግኑት ስራው ግሩም ድንቅ ነው በሉት ሰማይን ያለ ምሶሶ ምድርንም ያለ መሰረት ያጸናው እርሱ ነው ስራህ ድንቅ ለው በሱት የባህርን ጥልቀት የመጠነ ዳርቻዋን የወሰነ እግዚአብሔርን አመስግኑ ስራህ ድንቅ ነው በሉት ማዕበል ነፋስን የሚገስጽ ፍጥረቱ ለስሙ የሚታዘዝ ትጉህ እረኛ ድካም የሌለበት እግዚአብሔር ስራህ ግሩም ድንቅ ነው በሉት ንጹህ ባህሪይ ነው ሁሉን የሚገዛ የነገስታት ንጉስ አልፋና ኦሜጋ ዘለዓለም እርሱ የማይለወጥ እግዚአብሔርን ስራህ ድንቅ ለው በሉት ጥበብን የሚገልጥ ጥበበኛ ፍርድ የሚያደርግ እውነተኛ ዳኛ እንደ አርሱ ያለ ከቶ አይገኝም እግዚአብሔር ግሩም ነው ዘለዓለም ደስ ይበለን ደስ ይበለን አምላከ አለ መሀላችን ምን ይከፈል ለዚህ ስራህ ገናና ነው አምላከ ከብርህ ምህረቱን አይተናልና አድርሶናል አምላከ በጤና ይህችን እድሜ የጨመረልን ለንስሐ ጊዜ የሰጠን ሃጢያትህን ይታገስሃል በቸርነት አምላከ ያይሃል ደስታ ነው በሰማያት በአንድ አጥዕ የጽድቅ ሕይወት አልል በሉ የጎበኛችሁ በምህረት አምላከ ያያቸሁ በቾግር ቀን ያሰበን ሁሉ አመስግኑ ዝምም አትበሉ ድንግል ማርያም ትጸልያለች ሃጥኡን ሰው ማረው እያለች በድንግል ከብር እንኖራለን በጽኑ ፍቅር አንድ እንዲያደርገን የያሬድ ውብ ዜማ የያሬድ ውብ ዜማ ድንግል እመቤቴ ስጦታዬ ነሸ በምን አንደበቴ እንዴትስ ባለ ቃል ማርያም ልበልሽ ምድርና ሰማይ ታምርሽን ይንገሩ ፍጥረታት በሙሉ ስላንቺ ይመስከሩ ተነግሮ የማያልቅ ድንቅ ነው ስራሽ ድንግል ሆይ እናቴ አምሳያም የለሽ ማርያም ድንግል እረዳቴ የምትደርሽልኝ ነይ ስልሽ በጭንቀቴ ተአምርሽን በዓይኔ አይቻለሁ ጽዮን ሆይ ስልሽ ድንግል ሆይ እጠግባለሁ የእግዚአብሔር ጥበቡ ባንቺ ተገለጠ የአዳም ዘር በሙሉ ከሞት አመለጠ የመዳን ምከንያት ማርያም አንቺ ነሸ ለፍጥረት ሁሉ መሰላል የሆንሽ ነገ ባላውቅ እኔን ቢያስፈራኝም አንቺ ካለሽልኝ በፍፁም አልወድቅም በፊትሽ እንድቆም ለምስጋና ማርያም ልበልሸ በትህትና ትውልዱ በሙሉ ለምስጋና ይቁም ባንቺ ስለሆነ የቀረለት መርገም አዳም ከነልጁ በሰማይ በምድር ማርያም ይበል ተዓምርሽን ይናገር ጨለማውም ከፊቴ ተገፈፈ ማርያም በምልጃሽ ልቤ አረፈ ከጎኔ ነይ ስልሽ እጽናናለሁ እሳት ገደሉን ሁሉንም አልፈዋለሁ የማያልፍ የለም የማያልፍ የለም ሁሉም ያልፋል ሀዘን መከራም ይታለፋል የማጣት ዘመን ሁሉም ያልፋል ሀዘን መከራም ይታለፋል አንዱን ስሻገር አንዱ ይተካል ፈታፔ ቀርቦ ፈተና አብዝቷል ትዕግስት ጽናቱን አድለኝና ይህም ቀን አልፎ ልይ እንደገና የማይቻለው በእርሱ ተችሎ ስንቱ ታለፈ ሁሉ ተጥሎ በሚያበረታው ጌታ በርትተን እዚህ ደርሰናል ሁሉንም አልፈን የማያልፍ መስሎኝ አየሁ አልፌ የማልችለውን አየሁት ችዬ ሁሉ ሲያልፍ አየሁ ሁሉን ስትረታ ምንድነው ዋጋህ ተመስገን ጌታ ተስፋ ያረኩት ጠፍቷል ከፊቴ ያስጨንቀኛል ብቸኝነቴ እኔ አልቻልኩም ጽናት ጎድሎኛለል አልፌ ልየው ያ ይሻለኛል አይድንም ብሎ ዓለም ወስኖ ተስፋዬ ጠፍቶ ሁሉ ተከድኖ በእመ አምላከ ምልጃ አልፌዋለሁ አስጨናቂውን ድል አድርጌአለሁ ለውዳሴሽ ልትጋ ለውዳሴሽ ልትጋ ስምሽ ግርማ ያለው አመቤቴ እኸ እመቤቴ ስልሽ እውላለሁ ከልቤ አቀርባለሁ ምስጋና ለስምሽ መለመኛዬ ነው ጽኑ ቃል ኪዳንሽ በሰላምታ ድምፅሽ ያልጸና ማን አለ ጽንሱ በማህጸን በደስታ ዘለለ ማርና ወተት ነው የስምሸ ስያሜ እመቤቴ ስልሽ ይቀላል ሸከሜ ቅኔ ማህሌቱ ሰዓታት መዝሙሩ ያመሰግንሻል ምድርና ጠፈሩ እናቱ ነሽና አንቺ ለአዶናይ ማለድኩኝ ከፊትሽ ይቅርታውን አንዳይ ሰዓሊለነ ብዬ ይኸው ተርፌአለሁ በአንቺ ተደግፌ ነገም እኖራለሁ ነይ ነይ እልሻለሁ እንደ ካህናቱ በሰዓታት ጸሎት ቆሜ በሌሊቱ ዝም አልልም እኔ አወድስሻለሁ የዓለም መከራ እረሳብሻለሁ የወደደኝ ጌታ የወደደኝ ጌታ ምን አድርጌለት ነው ብዘምርለትስ ያንስበታል ይኸው ከውድቀቴ አንስተህ ድካሜን ያገዝከኝ ሰባራውን ድልድይ ገጥመህ ያሳለፍከኝ በኢያሪኮ መንገድ ስለምን ቁጭ ብዬ ብርሃን እጅግ ናፍቆኝ ከሰው ተገልዬ የብርሃን ጌታ ወደ እኔ መጣና ዓይኔን አበራልኝ በእጁ ዳሰሰና ለብዙ ዘመናት አልጋ ላይ ተኝቼ የሚረዳኝ አጣሁ ጠሉኝ ዘመዶቼ የእኔ ጌታ አምላኬ ወደ እኔ መጣና አልጋህን ተሸከም አለኝ ፈወሰና አሥራ ሁለት ዓመት ደም እየፈሰሰኝ ምራቅ እየተፉ ሁሉም ሲያንቋሸሺኝ የጌታዬ ልብሱን ጫፉን ብዳስሰው ኃይልም ከእርሱ ወጣ ደሜን ቀጥ አረገው ሰካራም ዘማዊ ወንበዴ ነበርኩኝ የአመጸኞች መሪ ደምን ያፈሰስኩኝ ዛሬ ግን ታሪኬን ጌታ ቀይሮታል ለኃያሉ ጌታ ምስጋና ይገባዋል እግዚአብሔር ሆይ እወድሃለሁ እግዚአብሔር ሆይ እወድሃለሁ ስለስምህ እቃጠላለሁ ፍቅርህ እኔን ይመስጠኛል እንደ እግዚአብሔር ከየት ይገኛል ዓለም ሁሉ በጠላኝ ጊዜ ስንገላታ ይዞኝ ትካዜ አንተ ከእኔ አልተለየህም እግዚአብሔር ሆይ ወደር የለህም ሳኦል እኔን ሲያሳድደኝ ጎልያድም ሲዝትብኝ ግርማ ሆነህ ከፊቴ የቆምከ እግዚአብሔር ሆይ ስምህ ይባረከ ሞቷል ብለው ቀብረውኝ ሰዎች ምስኪን ሆፔ ሳይኖረኝ አንዳቸ ከመቃብር ቆፍሮ አወጣኝ አይዞህ ብሎ አምላኬ አጽናናኝ ሐሳብህን በአግዚአብሔር ላይ ጣል ለዘለዓለም ያበራልሃል ታማኝ ወዳጅ እርሱ ነውና ሰላም ይሙላህ ለእርሱ ተውና ለእኔስ ወደ እግዚአብሔር ለእኔስ ወደ እግዚአብሔር መቅረብ ይሻለኛል መታመኛዬ እርሱ ነውና ይገባዋል ከብርና ምስጋና ፍቅሩን እያሰብን እንቅረብ ወደ እርሱ ይምረናልና መሃሪ ነው እርሱ በልባችን ይንገስ ይግባ ከቤታችን የሕይወታችን ዋልታ እርሱ ነው ተስፋችን ከቶ አላገኝም አርሱን የሚመስል ነፍሴን የሚያከብራት የሚሰጠኝ ሐይል በመከራ ሰዓት ከከፉ የሚያድነኝ ከየት አገኛለሁ መጠጊያ የሚሆነኝ የለመለመ መስከ መሸሸጊያ ነው በሰላም ወጥቼ ሰላም እገባለሁ ተስፋዬ እርሱ ነው ይጠራኛልና ዘወትር አቀርባለሁ ከብርና ምስጋና ዘወትር አቀርባለሁ ለአምላኬ ምስጋና እኔስ ይሻለኛል መቅረብ ወደ ጌታ ጋሻዬ ነውና የነፍሴ አለኝታ ስለዚህ እቀርባለሁ አልቀርም ከደጁ ጠግቤ እኖራለሁ በበረከት እጁ ደጅ ጠናሁ ደጅ ጠናሁ ቆይቼ ኪዳነምህረትን ተጽናናሁኝ ረሳሁ ሀዘኔን የአምላከ እናት አመቤታችን ሞገስ ሁፒኝ ቀሪው ዘመኔን የመከራው ዘመን አለፈ እንደ ዋዛ አንቺን ተጠግቼ የዓለሟን ቤዛ የልጅሽ ቸርነት የአንቺም ደግነት ባሪያሸን ሰወረኝ ከአስጨናቂው ሞት እናቴ ስምሽን ስጠራ አለፈ ያ ሁሉ መከራ እንባዬ በፊትሽ ፈሰሰ እምዬ ባንቺ ነው የታበሰ ሰላም ለኪ ልቤ ባንቺ ጸና ከፍ ከፍም አለ በጠላቶቼም ላይ አፌ ተናገረ በማዳንሸሽ ስራ ባሪያሸ ደስ ብሎኛል የሐያላኑን ቀስት ልጅሽ ሰብሮልኛል እናቴ ስምሽን ስጠራ አለፈ ያ ሁሉ መከራ እንባዬ በፊትሽ ፈሰሰ እምዬ ባንቺ ነው የታበሰ ሰላም ለኪ እጄ ባዶ ሲሆን ወዳጆቼም ሸሹ በመርገም ምክራቸው ሊለያዩኝ ሲሹ እርሱ የሰጠኝን እርሱ ወሰደ አልኳቸው እመቤቴ አለችኝ ብዬ አሳፈርኳቸው እናቴ ስምሽን ስጠራ አለፈ ያ ሁሉ መከራ እንባዬ በፊትሽ ፈሰሰ እምዬ ባንቺ ነው የታበሰ ሰላም ለኪ ከአውደ ምህረቱ ሆፔ ስጠራት ዘንበል ብላ አየችኝ ኪዳነ ምህረት ሐሳብሽን ምንም የለም የሚመስለው እረፍት ያገኘሁት እናቴ ባንቺ ነው እናቴ ስምሽን ስጠራ አለፈ ያ ሁሉ መከራ እንባዬ በፊትሽ ፈሰሰ እምዬ ባንቺ ነው የታበሰ ሰላም ለኪ የይሁዳ ጉዞ የየሁዳ ጉዞ አያዋጣምና ዴማስ ወደ ህይወት እባከህ ቶሎና በወንጌል ገበታ መመገብ ጀምረህ ወንድሜ ተመለስ ወዴት ትሔዳለህ ይጠራሃልና መስቀሉን ተመልከት የወንጌል ቡቃያ እውነተኛ ህይወት ቸርነቱን አይተህ ፍቅሩን ቀምሰኸዋል በረድኤት ህይወት ደስታ ሞልቶልሃል ቅዳሴው ዝማሬው እጣኑ ሸቶሃል ዴማስ ሆይ ተመለስ እውነት ይሻልሃል ብዙ ከርስትያኖች መንገዱን ጀምረው የዓለም አሸንክታብ ድምቀት ሲጠራቸው ፈተናው ሲመጣ ወንጌሉን ወርውረው ሞትን ይመርጣሉ ህይወትን ሰርዘው የመስቀሉ ፍቅር ከልብ ሳይጠፋ በእግዚአብሔር ጉባኤ መስከረህ በይፋ ልጄ የተባልከው በጥምቀት ቀለበት እንዴት ትሔዳለህ ተነስተህ ወደ ሞት የከብር አከሊል ተዘጋጅቶልሃል አምላከ ለሽልማት ዴማስ ሆይ ይልሃል ወዴት ትሄዳለህ እባከህ ተመለስ ከብርህን አትተው ከጫፉ ሳትደርስ ሰላም ለኪ ሠላም ለኪ እምነ ጽዮን ማርያም ውድስት የሕይወት ብርሃን ሠላም ለኪ እምነ ጽዮን ሠላም ልበንሽ ተንበርከኬ በብጽዕናሽ ተማርኬ መርከበ ኖህ አዳራሽ ሠላም ለኪ ልበልሽ ድንግል የአብርሃም ድንኳን ሠላም ሠላም ሐረገወይን ያዕቆብ ያየሸ መሰላል የሰለሞን ከብር አከሊል ጽላተ ሙሴ የኦሪት የአሮን በትር መድሐኒት የዋህ እርግብ የኢያቄም የነብያት ተስፋ የአዳም እሳተ መለኮትን የያዝሽ ምሉዕ አምላከን የወሰንሽ ቤተ መቅደስ የልኡል ሠላም ለኪ እመ ወድንግል መቼ ነው ጌታ መቼ ነው ጌታ ኸረ መቼ ነው ጌታዬ እንደ ቃልህ የሚሆን ጉዞዬ አልተማርኩም አልል አስተምረኸኛል ቃልህን አንደ ወተት አጠጥተኸኛል የታል አኗኗሬ አንተን የሚመስለው በልምድ ሕይወት ነው የምመላለሰው ይህ አንደበቴማ በቃልህ ሰልጥኗል ልቦናዬ ከአንተ ከፊትህ ኮብልሏል አንተን እንደማውቅህ አብዝቼ ባወራ የተዘራው ሁሉ ፍሬ አላፈራ እዘንልኝና መንገዴን አቅናልኝ የአመፅ ስራዬን በደሌን ተውልኝ ቃልህ እንዳይሰደብ በእኔ ድካም አርመው እርሻውን መድሐኒዓለም ከእስራቴ ፈትተህ ነፃነት ስጠኝ በቀኝ አቁመህ ጌታ ሆይ ባርከኝ በመከራ ጽና በመከራ ጽና በፈተና ጽና ለጊዜው ነውና ሁሉም ያልፋልና አዮብ ተጨነቀ በጣም ተማረረ በመከራው ብዛት ትዕግስትን ተማረ ልጅ የሌለው ሆነ አጣ ንብረቱን በመከራ ጸና አልካደም አምላኩን መፈተን መልካም ነው ያነጥራል እንደ ወርቅ በመጨረሻው ቀን በከብር እንድንጸድቅ አንዱን ሳትሻገር ሌላ ቢተካብህ በሕይወት ዘመንህ ፈተና ቢያጠቃህ ከአምላክህ ተስማማ እራስህን አዋርድ በቃሉም ተመራ እንደ ፈቃዱም ሂድ ዋጋህ ከአምላከህ ዘንድ በሰማይ አለና በርታ ከርስትያን ሆይ በመከራ ጽና በደልህን አምነህ በደልህን አምነህ ንስሀ ግባና ወደ አምላከህ አልቅስ ተጸጸትና አመስግነው ጌታን አከብረው ከልብህ በጉብዝናህ ወራት በእርሱ ደስ ይበልህ ስትቸገር አይቶ ንቆ የማይተውህ አምላከህን ውደድ እርሱ ነው አለኝታህ የሃጢያትን ኑሮ አቁምና ዛሬ ለማፍራት ተነሳ የንስሃን ፍሬ የእግዚአብሔርን ድምፅ አትናቅ ጥሪውን ተመለስ ይልሃል አስተውል መንገዱን የጉብዝናህ ወራት ያበቃል ያከትማል ድካም መሸነፍም መውደቅም ይመጣል ተስፋህ ይጨልማል ንብረትህም ያልቃል ወጣትነትህም መቼ ሁሌ ይኖራል የወደቅህ ለታ ማንም አያይህም ሁሉም ሲኖርህ ነው ካንተ ጋር የሚኖር እስከ መቼ ድረስ እንዲህ ትኖራለህ መለከት ሲነፋ ወዴት ትደርሳለህ ለካህኑ ነግረህ የሰራኸውን ሃጢያት ንስሀ ተቀበል እንድታገኝ ስርየት ቤትህን አዘጋጅ ከርስቶስ ይመጣል ማድጋህን ከፈት እርሱም ይሞላዋል ተመለስ ወደ እርሱ በደሙ ገዝቶሃል እርሱም አይቀየም ሲቀበልህ ወጥቷል አመስግነው ጌታን አከብረው ከልብህ በጉብዝናህ ወራት በአርሱ ደስ ይበልህ የዶኪማስ ጓዳ የዶኪማስ ጓዳ ሆኖብኛል ቤቴ ያንቺን ድንቅ ስራ ናፍቃለች ሕይወቴ ጊዜዬ እንዳያልፍ በዋዛ ፈዛዛ ያለኝን ሰምቼ ለእርሱ እንድገዛ የልቦናዬ ጋን ባዶ ሆኗልና አማልጅኝ ከልጅሽ በቃሉ እንድሞላ ማነው ውስጡን ያየ የጎደለውን የዶኪማስን ልብ ያስጨነቀውን እስኪ አንጠይቀው አድምተኛውን ወይኑን አጣጥሞ ያደነቀውን አስቀድሞ ያለኝ መናኛ ነበረ አሁን ግን ሚስጢሩን ልቤ መረመረ ያንቺን አናትነት አምኖ ተናገረ ድንቅ ስራሽንም ለዓለም መሰከረ ወደ አንተ እሰግዳለሁ ወደ አንተ አሰግዳለሁ ሳለሁ በሕይወቴ ለአንተም እገዛለሁ እስከ እለተ ሞቴ አንተ ነህና መድሃኒቴ የዘለዓለም ቤቴ የነፍስ የስጋዬ የሕይወቴ ቤዛ አትበለኝ ችላ በደሌ ቢበዛ አንተን አምሄ እኖራለሁ ወዴት እደርሳለሁ አንተን አምፔሄ አኖራለሁ በአንተም እመካለሁ ሳይመሸብኝ ቀኑ ሳይጨልም ድንገት በጽድቅ ጎዳና ልጓዝ ወደ ፊት ምራኝ መንገዱን አሳየኝ አንዳልሳሳት ዓለምን ዞሬ አየሁት ዓለምን ዞሬ አየሁት ሁሉን በተራ ቀመስኩት ፈጽሞ የለም ሠላም አንደ ልጅሽ ቤት ሀብት ንብረቴን ጨረስኩና ጉልበቴ ሁሉ ደከመና ጎስቋላ ሆንኩኝ ደካማ የሌለው ጤና ስቃ አሳስቃ ተቀብላ መልኳን አስውባ ተኳኩላ ዛሬ ጣለችኝ ይህች ዓለም አትረባም ብላ የትላንትና ወዳጆቼ ዛሬ ሲሆኑ ጠላቶቼ ባከፔ ቀረሁ በዓለም ላይ ተንከራትቼ የአባቴ ቤት ሲናፍቀኝ ፍቅሩ ምህረቱ ትዝ ሲለኝ ጎስቋላው ልጅህ ደካማው ልጅህ ጌታ ሆይ ዛሬ መጣሁኝ እናቴ አንቺን ንቄ ትቼ የአባቴን ቤት አረስቼ ተሰቃየሁኝ ተንከራተትኩኝ ልደሰት በዓለም ገብቼ አባቴ ሲያየኝ ተደስቶ ጎረቤቶቹን ሁሉ ጠርቶ ሰርጉን ደገሰ የበደልኩትን አረስቶ እስከ አሁን ድረስ በድያለሁ ዓለም ደህና ሁፒ አብቅቻለሁ ወደ አባቴ ቤት ዳግመኛ ተመልሻለሁ ጎሰቆለ የምድራዊ ሕይወቴ ጎሰቆለ ጎሰቆለ ድንግል ጎሰቆለ ድንግል የጌታዬ እናት እመቤት ልጅሽ አንዳልጠፋብሽሸ የአምላክ እናት ከልጅሽ ጋር ነይልኝ አትለይኝ አጽናኝ መካሪዬ ነሽ አትራቂኝ ቅረቢኝ የስጋ ምኞቴን እያሳደድኩ ከአምላኬ ኮበለልኩኝ እረከስኩኝ የፍጥረት አማላጅ ሆይ እመቤቴ ዋስ ጠበቃ ሁኝልኝ መድሃኒቴ ለህይወቴ በልቤ ውስጥ ሳይልኝ አዛኝቷ ፍቅርና ውለታሸን አንዳልረሳ ልጅሽ አይሳነውም ሁሉን መስጠት ያብቃኝ በከብር አንድቆም በሀይማኖት በጽናት ከወገኔ ጋር ከወገኔ ጋራ እዘምራለሁ በደስታ በሐሴት ስሙን እጠራለሁ ምግብና መጠጤ አምላኬ ነውና ዘወትር አቀርባለሁ ለጌታ ምስጋና ህዝቡ ተሰብስቦ በቤተ ከርስቲያን ሲዘምር ደስ ይላል በአንድነት ሆነን በረከት ይሞላል ዝማሬው ይገርማል ከእጣኑ ጋር ወደ ላይ ይወጣል ቀሳውስቱ ሌሊት ማህሌት ሲያቀርቡ ከመላእከቱ ጋር ወረብ ሲወርቡ ብርሃኑን ለብሰን በደስታ ስንዘምር ትዝታው ልዩ ነው ህሊና ሲሰውር ራዕይ ነውና ኑና ተመልከቱ ሰዎች ሲዘምሩ እንደ መላእአከቱ የጽጌው ማህሌት የትንሳኤው ደስታ ልዩ ዝማሬ ነው እንዳይመስለን ተርታ ፅ ከካራን ውጡ ከካራን ውጡ ከነዓን ግቡ ወደ ጽድቅ ሕይወት ዛሬ ቅረቡ ካራን ጣአት ነው የሚመለከው የአህዛብ ሀገር የሞት መንደር ነው እንደ አባታችን አንደ አብርሃም ወገኖች ውጡ ከካራን ዓለም የግፍ እንጀራ ይብቃችሁና ከካራን ውጡ በአምላክከ ጎዳና የጣኦት ምስል ከሚሸጥበት ዓለም በዝሙት ከሚነድበት ከሰዶም መንደር ከካራን ውጡ የሃጢያትን ስር ዛሬ ቁረጡ የሃጢያት ዓለም ዛሬ ይብቃና የፍቅርን ሕይወት እንልበስና ከካራን መንደር በፍጥነት ወጥተን ከነዓን ገብተን ማደር አለብን ማርና ወተት ከሚፈልቅበት ሰዎች በፍቅር ከሚኖሩበት ከሰማያዊት ኢየሩሳሌም ዛሬ ብንገባ እናገኛለን የአምላከን ሠላም ያልጠፋነው ያልጠፋነው ከእግዚአብሔር ምህረት የተነሳ ነው ቸርነቱ ከቶ አያልቅምና ርህራሄው ከቶ አያልቅምና ይገባዋል ከብርና ምስጋና ፈታኝ ሲያንገላታን በባህር ስንሔድ ማዕበል ተነስቶ ያ የሥጋ ሞገድ ሕይወት ስትመዝን ልባችን ሲናወጥ ለጠላት ሳይሰጠን አደረገልን ጸጥ ስለሆነ ርህሩህ ፈጥኖ የማይቀየም ለንስሀ እንቅረብ አንሂድ ወደ ዓለም ምስከር ነን እኛ አይተናል ማዳኑን በእርሱ ተማርከናል ቀምሰን ቸርነቱን በበደልነው በደል ማረን እንላለን ከአንተ ተለይተን ወዴት እንሄዳለን ዓለም የማያውቀው የማይመረምረው በውስጣችን አለ እኛ እምናመልከው ከእንግዲህ አልፈልግም የሸንጋይ ምላስ ቃልህ ይቆጣጠረኝ በስጋም በነፍስ አንተ ካከበርከኝ ማን ያዋርደኛል ዓይኔን ከሰው አንሳው አሁንስ በቅቶኛል እያለፈ ነው ዘመኔ እያለፈ ነው ዘመኔ ትዕዛዙን ሳልፈፅም ወየው ለእኔ በጠራኝ ጊዜ ምን አላለሁ ና ብሎ ወደ እኔ በወጣትነቴ ሳልሰራ እያየሁ አለፈኝ ብዙ አዝመራ ከእንግዲህ በመስራት ጌታ ሆይ ልኑር ከአንተ ጋራ የማስብበት በየዕለቱ ንጹህ ልብ ስጠኝ አቤቱ ከትዕዛዝህ ውጪ በመሆን እንዳልቀር በከንቱ እንደየስራው ለመከፈል በግርማ መንግስቱ ሲመጣ ማን ይሆን የሚቆም ከፊቱ ፈተናን የወጣ እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ አየተማራችሁ ከቃሉ ይመጣሉና በእርሱ ስም አምላክ ነን የሚሉ ትዕግስትን በመያዝ ሁላችሁ እስከመጨረሻው ጠንከሩ ያን ጊዜ ይሆናል በእርሱ ዘንድ የማዳን ተግባሩ ሰላምሽ ዛሬ ነው ሰላምሽ ዛሬ ነው ኢየሩሳሌም ወደ አንቺ መጥቷልና አምላከ ዘለዓለም ሆሳዕና በአርያም እያሉ ዘመሩ ህጻናት በኢየሩሳሌም አንቺ ቤተልሔም የዳዊት ከተማ የህዝብሸ ብርሃን መጣልን በግርማ ሆሳዕና እያሉ አመሰገኑት በኢየሩሳሌም አዕሩግ ህጻናት ኪሩቤል መንበሩን የሚሸከሙለት መስቀል ተሸከመ ሊሆነን መድሃኒት የኢየሱስን ህማም ደናግል አይተው አያለቀሱለት ሄዱ ተከትለው ዘጠኝ ሰዓት ሲሆን ዘጠኝ ሰዓት ሲሆን አባት ሆይ በመስቀል ላይ ሆነህ አባት ሆይ ድምጽህን በማሰማት አባት ሆይ ነፍስህን ሰጠህ አባት ሆይ የሰማይ ከዋከብት በሙሉ ረገፉ ጨረታና ፀሐይ ደምን አጎረፉ ብርሃናት ጨለሙ ጠፍተው ተለያዩ ስጋህን በመስቀል ተገልጦ ስላዩ ጌታችን ከርስቶስ በመስቀል ላይ ሳለ አሰምቶ ጮኸ ተጠማሁ እያለ ማርና ወተት ለሚመግበው ሐሞት አመጡለት ይቅመሰው ብለው አካሉ ሲወጋ ውሃ ደም ፈሰሰ በምድር ተረጭቶ ዓለምን ቀደሰ የእስራኤል ሴቶች ዋይ ዋይ ሲሉልህ ለእነርሱ አዘንከ እንጂ ለአንተስ አላሰብከ እናትህ ስታለቅስ በመስቀል ስር ሆና ዮሐንስን ሰጠህ ጠብቆ እንዲያጽናና መላዕከትም ታዩ አጋንንትም ሸሹ የአይሁድ ሰራዊት ፈርተው ተረበሹ የጸጸት እሮሮ አምላከ ሆይ ወደ እኛ ባትመጣ ለብሰህ የማርያምን ስጋ ባከኖ የነበረው የአዳም ዘር ውጤቱ ነበር የሚያሰጋ በዚያ ዓመት በዚያች ወር በዚያች ቀን ድህነትን ለሰው ልጅ ስትሰጥ ምን የበዛ ነበር ትህትና ትዕግስትህ የማይለወጥ የአሾህ አክሊል ደፍተህ በራስህ ጎንህን ሲወጉ በጦር አንተ ግን ለእነርሱ ከአባትህ ምህረትን ትለምን ነበር ግን መቼ አወቁህ እነርሱ በሃጢያት ደንድኖ ልባቸው መድሃኒታቸውን ገረፉት ሰቀሉት አንተም ሞትከላቸው በዚያች በደብረ ዘይት ቦታ ደስታና ለቅሶ ሲፈልቅ ከቶ ከየት ይሆን እጣዬ ያን ጊዜ የእኔ አወዳደቅ የጸጸት እሮሮ በፊትህ እንዳያቃጥለኝ እኔን እርዳኝ ፈጣሪዬ እኔን አድሰው የዛገው ልቤን ዳግም ስትመጣ ለፍርድ ከዓለም ፍፃሜ በኃላ ኸረ እንዴት እድለኞች ናቸው በፊትህ የሚያገኙት ተድላ እስመ ለዓለም እስመ ለዓለም ምህረቱ አያልቅም ብዙ ነው የአምላክ ቸርነቱ አመስግኑ ጌታን ሁላችሁ በአንድነት መሀሪ ነውና ለሰው ልጆች ሕይወት የማይሞተው ሞቶ የተቀበረው ከገሃነም እሳት እኛን ሊያድን ነው ከማርያም የነሳው ያ ቅዱስ ስጋው ቀራንዮ ሲውል የሚያሳዝን ነው ለፈጠረው ፍጥረት እጅግ ተሰቃይቶ ነፍሳትን አወጣ ከሲአል ለይቶ የት ይሆን መግቢያዬ በስራዬ የት ይሆን መግቢያዬ ጨነቀኝ ጠበበኝ ነፍሴ ወዲያልኝ ተሸከሜ የሃጢያት ከምር ይመሻል ይነጋል በከንቱ ስዞር ገሰገሰ ቀኑ ጨለመብኝ ዋ ለነፍሴ ምንም ስንቅ አልያዝኩኝ በድያለሁ ወደ አንተ እጮሀለሁ ይቅር በለኝ እማጸንሀለሁ ችላ አትበለኝ ከፊትህ ቆሜአለሁ አለፈብኝ በከንቱ ጊዜዬ እየጓጓሁ ለዚች ለስጋዬ በንስሀ ሳላጥበው አድፌን ልትደርስ ነው ያች የፈተና ቀን ወደ ምስራቅ እዩ ወደ ምስራቅ እዩ ወደ ፀሐይ መውጫ ድንግልን ከበቧት አንበል ሃሌ ሉያ ለአምላከ እናት ለአዛኝት አልል እንበል እንዘምርላት ወገኖች ተነሱ እናታችን መጣች ስሟን ስንጠራ መቼ ትቀራለች የተከዘን ልታጽናና ነይ ስንላት ትመጣለችና የጽጌው ማህሌት መዝሙር ሲጀመር ማርያም ትመጣለች በደመና በአየር ንኢ ስንል በሰዓታት አሷ አትቀርም ትመጣለች በአውነት ፍልሰታ ሲጀመር ቃል ኪዳን ገብታለች የሌሊት ውዳሴን ንኢን ትሰማለች ህፃናቱን በበረከት ልትጎበኝ ትመጣለች በእውነት በፍጹም ቸርነት እንዲምረን ጌታ በአማላጅነትሽ ሁኝልን መከታ እናታችን አለኝታችን እንድናለን ድንግል አንቺን ይዘን ሃሌ ሃሌ ሉያ እስመ ዝንቱ ኡራኤል እስመ ዝንቱ ለዓለም ብርሃን አትተወኝ አትጣለኝ አትተወኝ አትጣለኝ ወድቂያለሁ እና ጌታ ሆይ አንሳኝ ቸሩ መድሃኒቴ የአልአዛር ቤት ራት የኑሮዬ ጣዕም የሕይወቴ መብራት በሃጢያት ጭቃ ላይ ወድቂያለሁና ጌታዬ ሆይ አንሳኝ እጅህን ዘርጋና የሰጠኸኝ ከብር የልጅነት ስልጣን እንደ ሶምሶን ሲወድቅ ከደሊላ ጋር እርቃኔን ቀረሁኝ ተላልፌ ሕግህን አምላኬ ዘርጋልኝ የምህረት እጅህን ጌታዬ ዘርጋልኝ የምህረት እጅህን ዘወትር እየበደልኩ ከህግህ እርቄ በሃጢያት ጭቃ ላይ ከፉኛ ወድቄ በበደል አስራት ተይዣለሁና አባቴ ሆይ ማረኝ መሀሪ ነህና ጌታዬ ሆይ ማረኝ መሀሪ ነህና እመቤቴ የአምላከ እናት አመቤቴ የአምላከ እናት ላመስግንሽ ቀን ከሌሊት ለልጅሽም ከብር ውዳሴ ታቀርባለች ዘውትር ነፍሴ ልቤ ተነሣሣ ተቀኘ ለከብርሽ በፍፁም ትህትና ሊያመሰግንሽ ጽዮን መጠጊያ ነሽ የአብርሃም ድንኳን የታጠረች ተከል እመብርሃን የለመለመች መስከ አምላከ የመረጣት የጽላቱ ኪዳን ታቦቱ ድንግል ናት የሰማይ የምድር ንግስት ናትና ከብር ይገባታል ዘውትር ጠዋት ማታ አደራሽን ማርያም የሁሉ እናት በምልጃሽ አስቢኝ ኃላ ስራቆት ያንን የእሳት ባህር አሻግሪኝ ድንግል ሆይ አንዳልወድቅ እንዳሞት ከቶ እንዳላይ ስቃይ ተከለሐይማኖት ፀሐይ ተከለሐይማኖት ፀሐይ የኢትዮጵያ ሲሳይ ምዕራፈ ቅዱሳን በነፍስም በሥጋ አትርሳን የቅዱሳን እርስት የኢትዮጵያው ብርሃን የጸሎት ባለቤት የነዳያን መድህን ገና ሳትወለድ አምላከ የመረጠህ የድውያን ህመም ፈዋሹ አንተ ነህ ገና በሶስት ቀን በህየንነትህ ጌታን አወደሰው ቅዱስ አንደበትህ ቀድሞም እግዚአብሔር አስቦሃልና በወጣትነትህ ወጣህ ለምነና ሌትና ቀን ሳትመርጥ ከረምትና በጋ ስትፀልይ ውለህ ስትፀልይ አነጋህ በመቆምህ ምክንያት አንድ እግርህ ቢነሳ ጸሎትህን ፈጸምከ ለስጋህ ሳትሳሳ ምንኛ ድንቅ ነው ቅዱስ ያንተ ብርታት ሰባት ዓመት ሙሉ በአንድ እግርህ ጸሎት የዓለም ግሳንግሱ ሀብቱ ሳይስብህ ለኢትዮጵያ ፀለይከ ቆመህ በአንድ እግርህ የሐይማኖት ተክል የኢትዮጵያ አባት ምህረትን ከአምላከህ ለሀገርህ አሰጣት እኛንም አግዘን ጽድቅን እንድንሰራ በተሰጠህ ስልጣን ጠብቀን አደራ ያሬድ ካህኑ ያሬድ ካህኑ ዘመረ ዘመረ ያሬድ ዘመረ አምላኩን አመሰገነ አርያም በማለት ያሬድ ዘመረ ማህሌት ጀመረ ያሬድ ዘመረ ዜማውን ከመላዕከት እያስተባበረ ምስጋና አቀረበ ያሬድ ዘመረ በዜማ መሣሪያ ያሬድ ዘመረ ጸናጽል አነሳ ከበሮ መቋሚያ በግዕዝ በዕዝል ያሬድ ዘመረ በአራራይ ዜማ ያሬድ ዘመረ ከብሉይ ከሐዲስ ምስጢር አያስማማ በዜማው ምልክት ያሬድ ዘመረ የአምላከን መከራ ያሬድ ዘመረ የመስቀሉን ነገር የማዳኑን ስራ ደሙ እየፈሰሰ ያሬድ ዘመረ በጦር ተወግቶ ያሬድ ዘመረ ሊቁ ማህሌታይ በመንፈስ ተቃኝቶ በጥኡም ልሳኑ ያሬድ ዘመረ በተሰጠው ጸጋ ያሬድ ዘመረ ለንጉስ እግዚአብሔር ለአልፋ ኦሜጋ ድጓ ጾመ ድጓ ያሬድ ዘመረ ምዕራፍ መዋሲት ያሬድ ዘመረ ምስጢር ተገልጾለት ከሰማይ መላዕከት የዜማ መሠረት ያሬድ ዘመረ ፈልፈለ ዝማሬ ያሬድ ዘመረ የኢትዮጵያ ኩራት የተዋህዶ ፍሬ እጹብ ድንቅ ነው አጹብ ድንቅ ነው ውለታው እግዚአብሔር ለኛ ያረገው ከቶ አይጥለንም ለዘለዓለም አንደ አምላካችን ማንም የለም ወድቀን ነበረ ተነስተናል ባህር አሻግሮ አቁሞናል ድንቅ አደረገ ታምር ሰራ እያንሳፈፈ ያን ተራራ የጠፋውን በግ የፈለገ አራሱን ባዶ አደረገ መስቀል ታቅፎ ክንዱ ዛለ ምን ያልሆነልን ነገር አለ ከአባትም በላይ አባት ነው የልጆቹ እንባ የሚገደው የጭንቀታችን ተካፋይ አዛኝ ጌታ ነው ሁሉን ቻይ ዳግም እንድንቆም በሕይወት ጨከኖ ወደደን እስከሞት ከእንግዲህ አንፈራም እንጸናለን ለክፉ የማይሰጥ አባት አለን የስላሴን መንበር የስላሴን መንበር ቅዱሳን ከበውት ኪሩቤል በደመና ዙፋኑን ይዘውት ድንግልን ከመሃል ሚካኤልን ከፊት አእላፍ መላዕከት ሲሰግዱ በፍርሃት አዩ ተመልከቱ የሰማዩን ድምቀት አዩ ተመልከቱ የሰማዩን አባት የስላሴን መንበር ቅዱሳን ከበውት አያሸበሸቡ የሰማይ መላዕከት ካህናተ ሰማይ ስሉስ ቅዱስ ሲሉ በጽድቅ ስራቸው በምድር ይታያሉ የቅዱሳን ህብረት የቅዱሳን ሀገር ሲያወድስ ይኖራል የስላሴን መንበር ፍቅርና ርህራሄን የተሞላች ሰማይ እግዚአብሔር ያድለን በትንሣኤ እንድናይ እናመሰግንሃለን አናመሰግንሃለን አንደ አባቶቻችን በማህሌት እንጠራሃለን እንደ ቅዱሳኑ ለከብርህ እንዘምራለን ለአምላከ ምስጋና ለፈጣሪ ከብር ማለዳ ተነስተን ምስጋና ስንጀምር የአባቶች ዝማሬ ቅኔ መወድሱ ሲሰማ ደስ ይላል ከቤተ መቅደሱ ስርዓተ ሰማይ በምድር ተሰርቶ በአባቶች ሎቦና የአምላከ ጥበብ ሞልቶ ዝማሬ ፈለቀ ከታላቁ መቅደስ የያሬድ ጸናጽል መሰንቆ በገናው የጽዮን ደናግል ለመዝሙር ተነሱ ስሉስ ቅዱስ በሉ ስሙን አወድሱ ማህሌቱ ሲቆም ሰዓታት መዝሙሩ ቅዱሳን መላዕከት አብረው ሲዘምሩ ፍጹም ተደሰተች ነፍሳችን በደስታ ለምስጋና ስንቆም ከቅዱሳን ተርታ ዝም አትበሉ ዝም አትበሉ እግዚአብሔርን አመስግኑ ቅዱስ ስሉስ ቅዱስ በሉ መላዕከቱ ሁሉ ምስጋናን ጀምሩ ቅዱስ ቅዱስ በሉ የሙሴ እህት ማርያም ከበሮውን አንሽው በምስጋና መዝሙር እስራኤልን ጥሪው አምላከን እናከብር እንዘምር በእልልታ ከእኛ ጋር ይሆናል የሠራዊት ጌታ ፍጥረታትም ጩኹ ሰማያት ዘምሩ ስለ ቅድስናው ውዳሴ ጀምሩ ዳዊት ሆይ ተነሣ ስለ ጽዮን ዘምር ከበሮው ይመታ በገናው ይደርደር ወገኖች እንዘምር ለአግዚአብሔር ከብር ውለታው ብዙ ነው ለእኛ ያለው ፍቅር ማዳኑን ያያችሁ ዘምሩ በእለልታ ለጌታ ለእግዚአብሔር ለሠራዊት ጌታ ባህሩን አቋርጦ ወንዝ ያሻገራችሁ ተራራውን ንዶ ያቀለለላችሁ በአውሎ ነፋስ መሐል መንገድ ላለው ጌታ ለንጉስ ከርስቶስ እንዘምር በእልልታ ጠላቴን ጌታዬ ጠላቴን ጌታዬ አንበረከከልኝ እጅግ ተዋረደ በጣሙን ደስ አለኝ ለዚህ ድንቅ ውለታህ ምን ልከፈልህ ጌታ ስለ ለወጥከልኝ ሀዘኔን በደስታ እግዚአብሔር ብርሃኔ መድሃኒቴ ነው የሚያስደነግጠኝ የሚያስፈራኝ ማነው አስጨናቂዎቼ በከበቡኝ ጊዜ ፈጥኖ ደረሰልኝ ሳለሁ በትካዜ ይቅርታህ በአይኔ በፊቴ ነውና ሃጢያቴ ቢበዛም አልተውከኝምና እግዚአብሔር የሕይወቴ መሸሸጊያዬ ነው በአርሱም ትመካለች አድል ፈንታዋ ነው ነፍሴን ሀዘን ከቧት እጅጉን ተጨነቃ ስትጮህ ወደ አንተ ምህረትህን ናፍቃ እራርተህ ፈወስካት አነሳሃት ጌታ መቼም አይረሳም የአንተ ውለታ አጥንቶቼ ደከመው በለቅሶ በዋይታ አይኔም በሀዘኔ በአንባ ተሞልታ ልቤ ታውኮብኝ ሰላሜ ደፍርሶ አዳነኝ ጌታዬ በምህረቱ ዳሶ በገና አንስተን በገና አንስተን መሰንቆን እናመስግነው ስምህን እንደ አምላካችን ማንም የለም ይከበር ይመስገን ለዘለዓለም ዓለም ሞኝነት ይመስለዋል ለአንተ መንበርከከ ይከብደዋል ፍቅርህን ቀምሰን ዝም አንልም እንዘምራለን ለዘለዓለም ሞኝነት ለኔ መች ሆነና ፊትህ ያቆመኝ ለምስጋና እንድቀኝልህ ግድ የሚለኝ ፍቅርህ ብቻ ነው የማረከኝ ፈውስን ስትሰጠን ስትባርከን ፍቅርህን ልከህ ስትጎበኘን ጉልበት ይጸናል ባንተ ጸጋ ማነው የሚከፍለው የአንተን ዋጋ ለማርያም እንዘምራለን ለማርያም እንዘምራለን ለዘለዓለም የተዘጋጅ በር ለዘለዓለም ህዝቅኤል ብሏል ለዘለዓለም ንጽህይት ናት በእውነት » በፍፁም ድንግል አብነት አድርገን እኛም እርሱን በፍፁም ፍቅር እንዘምራለን የዋህት እርግብ ለዘለዓለም ሠላም አብሳሪ ለዘለዓለም ጨለማ ሕይወቴን ብርሃንን አብሪ እማጸንሻለሁ ነ ድንግል ለነፍሴ አደራ ቅድስት አንቺ ነሽ ዋሴ እጅግ የበዛ ነው ለዘለዓለም ያለኝ ፍቅር ለዘለዓለም አይወሰንም ነ አይነገርም እ በእርሷ ደስ ይለኛል » ሐሴት አደርጋለሁ ስሟን እየጠራሁ እዘምራለሁ ንኢ ንኢ ስላት ለዘለዓለም ቀንና ሌሊት ለዘለዓለም አትለየኝም » ለእኔስ ቅርቤ ናት እጹብ እጹብ ብለው አመሰገኗት ከብርዋን ሲገልጹ ቢያጥራቸው ቃላት ወይቤሎሙ ሐሩ ወይቤሎሙ ሐሩ ወመሐሩ ለዘየአምን ወንጌለ መንግስተ ሰማያት በሕይወታችሁ ስበኩ በኑሮአችሁ ከጽንፍ እስከ ጽንፍ በዓለም ዙሪያ አዳርሱ ሳትሰለቹ ደመና ጠቅሳችሁ እንደወፍ ወንጌለ መንግስተ ሰማያት በሃጢያት ገመድ ተይዞ ለታሰረው በዓለም ጽልመት ለተዋጠው የእውነቱ መንገድ ብርሃኑ ለጠፋበት በሁለንተናው ፈንጥቁበት ወንጌለ መንግስተ ሰማያት የጽድቅ አንጀራ በማጣት ለተራበው የሕይወትን ውሃ ለተጠማው ቀቢጸ ተስፋ በልቡ ላደረበት የወንጌልን ማዕድ አቅርቡለት ወንጌለ መንግስተ ሰማያት አይንተ ወንጌል ካህናት ሊቃውንት ለተልዕኮ የጠራችሁ ከእውነተኛው ምንጭ ከጌታ ከባህሩ የሕይወትን ውሃ የጠጣችሁ ወንጌለ መንግስተ ሰማያት ሁለንተናችሁ ይነበብ ፊደል ይሁን በትዕዛዙ ሔዳቸሁ ስራቸሁ ይብራ በዓለም እንደ ሻማ በሕይወታችሁ ሰብካችሁ ወንጌለ መንግስተ ሰማያት እርግብየ አርግብ ማርያም እሙ ለእግዚእየ በቀለመ ወርቅ ጻአፊ ስምየ በአምደ ብርሃን ጻአፊ ስምየ በቀለመ ወርቅ ጻአፊ ስምየ የተመረጥሽ ጌጤ ፈርጤ ሸልማቴ የከብሬ አከሊል ነሽ ለኔ እመቤቴ እርግብየ ወደ አንቺ አጮሃለሁ በችግሬ ጊዜ እንድታርቂልኝ የልቤን ትካዜ አርግብየ የማትፈርሺ መቅደስ ንጽህት አዳራሽ የመለኮት እሳት በማህጸንሸ የያዝሽ እርግብየ የድህነቴ ምከንያት የሕይወቴ ፋና የቸግሬ ደራሽ ርህርህተ ህሊና እርግብየ ስጠራ ስምሽን ከጠዋት እስከ ማታ ፈጥነሸ ድረሺልኝ እንዳልንገላታ እርግብየ የነቢያት ትንቢት የሰማዕታት አከሊል ምዕረገ ጸሎት የወርቅ መሰላል ምርኩዝ መደገፊያ የሐይማኖት በትር ሆነሸ የተገኘሽ የሕይወት ማህደር እርግብየ መንገዴ ጨልሞ ወድቄ እንዳልቀር ደግፈሽ አሻግሪኝ ያን የሃጢያት ባህር እርግብየ ስምሸን ጠርቼ ስምሽን ጠርቼ መቼ አፍራለሁ ማርያም ብዬ መቼ እወድቃለሁ የምጽናናበት ስምሽ ነውና ድንግል ሆይ ላቅርብ ላንቺ ምስጋና ጨለማ ውጦኝ በጠላት ሀገር ለዘመናትም ስረገጥ ስኖር ዲያብሎስ ማርኮ ሲያሰቃየኝ የዓለሙን መድን ወለድሽልኝ ከአባቶቼ ርስት ከሀገር ወጥቼ በአህዛብ ሀገር ስኖር ተሸጩ ደርሰሽ አጽናንተሸ አከበርሽኝ ብቸኝነቴን አስረሳሽኝ ድንኳኑ ሞልቶ ሰዉ ታድሞ አስተናባሪው በጭንቀት ቆሞ ምን አቀርባለሁ ብዬ ስቸገር ምልጃሽ ደርሶልኝ ዳንኩኝ ከማፈር ያሰብኩት ሀሳብ ደመና ሆኖ ቢበተንብኝ አንደ ጉም ተኖ ይሆናል ያልኩት ሳይሆን ቢቀርም በእመ አምላከ እኔስ ተስፋ አልቆርጥም እናት አባቴ ባያስታውሱኝ ይህቺ ዓለም ንቃ ገፍታ ብትተወኝ አንቺ ካለሽኝ ምን እሆናለሁ አውሎ ነፋሱን ባህሩን አልፋለሁ ጠላቴ ደርሶ ቢያንገላታኝም መከራ አብዝቶ ቢያስጨንቀኝም አላቋርጥም ያንቺን ምስጋና ውለታሽ ድንግል አለብኝና ከፉዎች ደርሰው ቢዝቱብኝም አንቺን መውደዴን አያስተዉኝም በአህዛብ መሃል ስምሽን ስጠራ መከታ ሁፒኝ አናቴ አደራ አንቺን የያዘ ሰው አንቺን የያዘ ሰው ምን ይጎድልበታል በምልጃሽ በረከት ቤቱ ሞልቶለታል ዘር መከር ባይኖረው ጎተራው ባይሞላ ሁሉም ይሸፈናል በረድኤትሽ ጥላ በረከትሽ ብዙ የደናግል ገንዘብ የምስኪናን እናት የርሁባን ቀለብ ለሁሉ መጋቢ ጸጋሽ የማይጎድል ስምሸ ጥዑም ምግብ ከረሃብ የሚያስጥል አንቺ ብትመጪ ከምስኪኗ ቤቴ እንደ መጥምቁ እናት በዛልኝ ሐሴቴ የአዲስ ኪዳን ቁርባን መንበር ጠረጴዛ ጽድቅን አሸተትን የሕይወትሽን መዓዛ ልቤ ተጠራጥሮ ኪዳንሽን ካልከዳ ልመናም አልወርድም አልይዝም አኩፋዳ ሁሉን እየሞላሽ መመገብ ታውቂያለሸ ቢዝቁት የማያልቅ ጸጋና ሀብት አለሽ የአግዚአብሔር ማረፊያ ኮሬባዊት ዋሻ የሕይወት ውሃ ምንጭ የህግ መፍሰሻ ነበልባል ተዋህዶሽ ሙሴስ አንቺን አይቷል ጫማውን አውልቆ በፊትሽ ተደፍቷል እዘምራለሁ እዘምራለሁ ለእግዚአብሔር በፍፁም ደስታ ላዳነኝ አምላከ ላቆመኝ ከሰዎች ተርታ እንዳለፈ ውሃ መከራዬን ያስረሳኝ እርሱ ነው በእጆቹ ደግፎ ለምስጋና ያቆመኝ በጸጋው መጽናናቴ አያልኩ የምጠራው ውለታው ማርኮኝ ነው ፍቅሩ አስደነቀኝ ምህረቱ ለእኔ ያደረገው ኃይልህ በድካሜ እንዲገለጥ ይህን አድርገሃል ወጀቡን ገስጸህ ማዕበሉን እኔን አድነሃል በጠላቴ ፊት በዘይቱ ራሴን ቀብቶኛል ወደቀ ሲሱ ጠላቶቼ ሐይሌን አድሶታል በሃጢያት ብረከስም በምህረቱ እኔን ጎብኝቶኛል ፈፅሞ እንዳልጠፋ በመዳፉ በእጆቹ ቀርጾኛል ተስፋ ያደረግኩት ምንም የለም ጌታ ካንተ በቀር ወጥመዴን ስበር ሰንሰለቴን የሃጢያቴን ቀንበር በሁሉ አንተ ጌታ እንደሆንከ አሁን አውቂያለሁ ሐይልህ በድካሜ ተገለጠ ሁሉን አልፌአለሁ ይሁን ያልከውን በሕይወቴ ፈፀምክ በፍቅርህ ዳግመኛ በእጅህ ተሰራሁኝ በበጎ ፈቃድህ ሰረገላዎችህ ሰረገላዎችህ የአሳት ናቸው የሌጌዎን ጭፍሮች ማይችሏቸው የገሐነም ደጆች ማይቸሏቸው አንተ ብቻ ቅዱስ ሐያል ጌታ ሳመልከህ እኖራለሁ ጠዋት ማታ በአሳት ሰረገላ ታጥሯል መንገዳችን ግያዝ ሆይ አትፍራ አለ ፈጣሪያችን የጠላትን ምሽግ በቃሉ ይቆርጣል ከእኛ ጋራ ያለው ከእነርሱ ይበልጣል ከቴማን ተራራ ከፋራን ሲወርድ ጠላት ይጨነቃል በድምጹ ሞገድ ጦረኛ አያበዛም ሞአብን ሲመታ በአህያ መንጋጋ ሺውን ጥሏል ጌታ የጥልቁን መሠረት በነፋስ አስሮታል ከሰማያት በላይ ዙፋኑን ዘርግቷል ዘንባባ ይዛቸሁ ግቡ ከመቅደሱ በምስጋናው እሳት እንድትቀደሱ ወደረኞቻችን ከቁጥር ቢበዙ እንደ ቃየል ልጆች ሾተል አንመዝም እንጀራ መግበን አንሰዳቸዋለን በቀልና ፍርድን ለአምላካችን ትተን ዛሬም አለሸ ዛሬም አለሽ በልቤ ድንግል ሆይ ውለታሸ አይጠፋም ከሃሳቤ አንደ ሃጢአቴ ብዛት አንደ በደሌማ የጥልቁ ሰንሰለት ሲያንሰኝ ነው ጨለማ ግን ያንቺ ሆንኩና ሁሉንም አለፍኩት ያንን የሞት ባህር በምልጃሽ ቀዘፍኩት አርፏል ልቤ ባንቺ ባዛኝቷ ማርያም ውስጤ እየፈሰሰ ፍቅርና ሠላም ህመሜን ቢያስረሳኝ የውዳሴሽ ቃና አመቤቴ እላለሁ ዛሬም አንደ ገና እናታችን ጽዮን ሰው ሁሉ ይልሻል ዳዊት በበገና ያመሰግንሻል የሐሴቦን ነገስታት ለከብርሽ ዘመሩ የማትፈርሽው መቅደስ የእግዚአብሔር ሀገሩ እጅግ ብዙ ነገር አድርገሸልኛል ይቅር ባይም ልጅሽ በፍቅር አይቶኛለል አኔስ እኖራለሁ ድንግል ባንቺ ጥላ ጨለማን አላይም ከእንግዲህ በኃላ ያ ድሃ ተጣራ ያ ድሃ ተጣራ እግዚአብሔርም ሰማው ደርሶ ስላንኳኳ ከጸባኦት እንባው አምላከ በቸርነት በምህረት ጎበኘው ባለቀሰ ጊዜ ግራ የገባው ሰው መሻትህ ብቻ ነው የሚፈለግብህ እግዚአብሔርን ጥራ እመን ትድናለህ ንገረው ችግርህን የውስጥህን ብሶት ይሽረዋልና አስፈሪውን ሕይወት ግራ የተጋባው የተከፋው ገጽህ ይበራል በጸሎት አምላከህን ጠርተህ ለወገን ለዘመድ ያስቸገረው መላ ሲቀል ታየዋለህ ካነባህ በኋላ ሳግና ንዴትህ ይቀራል ይሻራል በአርሱ ፈንታ ልብህ ሰላም ይሞላዋል በከንቱ መጨነቅ እራስን መጥላቱ ነውና የአጋንንት መግቢያ ምልከቱ ሀዘን በህሊናህ በፈሰሰ ጊዜ ንገረው ለአምላከህ የልብህን ትካዜ ርሆቦት ርሆቦት እያልን እንዘምር በእልልታ ጌታ አብዝቶናል ውሎልናል ውለታ የዝማሬ ነው የምስጋና ሰዓቱ የእግዚአብሔር ልጆች ከንዳችሁን አበርቱ ቃኝተነዋል በገና መሰንቆውን ላናቋርጥ በፊቱ ምስጋናውን በዕጣኑ ጢስ ታጅቧል ውዳሴያችን ይሰማናል ያበዛል አምላካችን ለአገልግሎት ስንወጣ ጥቂት ነበርን በረሃውን ስንጓዝ በዛ ዘመን ለመለምን በፍቅሩ እንደ ዋርካ ለዚህ ቀን አስቦናል ጌታ ለካ ሁሉም ሆኗል በጊዜው በፈቃዱ አንቅፋቱም ተነስቷል ከመንገዱ ያነሳሳን ያበረታናል ገና ዓለምን እንከድናለን በምስጋና ስናመሰግን ውለን አናድራለን ያለድካም በፊቱ እንቆማለን እንኳን በምድር በሰማይ በበጉ ፊት ዝማሪያችን ይሰማል እንደ ዳዊት ቸርነትህ ነው ቸርነትህ ነው ያደረሰኝ እስከ ዛሬ ቸርነትህ ነው የጠበቀኝ እስከ ዛሬ ላመስግንህ የኔ ጌታ በዝማሬ መከሊቱን ቀብሬ ባሳዝንህ መብራቴንም ይዢ ባልጠብቅህ በታላቅ ይቅርታህ አንዳትረሳኝ በፍቅርህ ጎብኝተህ ከሞት አውጣኝ ከቤትህ እርቄ መች ጠገብኩኝ በርሃብ በርዛት ተቸገርኩኝ አምናለሁ አምላኬ እንድትምረኝ ለይቅርታህ መጣሁ ተቀበለኝ አንዳች አንደሌለኝ አውቀዋለሁ ባንተ ቸርነት ግን እመካለሁ የከበደው ሸከሜ ይቀለኛል ይቅርታህ ለባሪያህ ይደርሰኛል በመቅደስህ ቆሜ ለመዘመር ስራህን ለትውልድ ለመመስከር እኔ ማነኝ ብዬ አስባለሁ አምላከ ቸርነትህን አደንቃለሁ በሰው አጅ መመካት አቁሚያለሁ እረዳቴ አንተ ነህ አውቂያለሁ አንተ ከጠበቅከኝ በሕይወቴ ቅጥሬ አይደፈርም መድሃኒቴ የእኔን ስራ ተወው ተግባሬን የመስቀሉን ነገር መርሳቴን አዚሜን አንስተህ አንተን ልይህ ኢየሱስ ከርስቶስ አምላኬ ነህ ሞገድ ሲገፋኝ ሞገድ ሲመታኝ ማዕበሉ ማን ያድነዋል ሁሉም ሲሉ በሰላም አለፍኩ በፀጥታ ሁሉ ተችሎ ላንተ ጌታ በአንተስ ቁስል ተፈወስኩኝ ጌታ በፍቅርህ ተማረኩኝ ሞቴን ሽረኸው ባንተ ሞት ይኸው አቆምከኝ በሕይወት ደጅ ስጠናህ ስማጸንህ መቼ ጨጩከነ ጌታ ልብህ እንደ ቀራጩ አመሰገንኩ ምህረት ጸጋህን ከእጅህ ለበስኩ ዘውትር እልል ብል ብዘምር ስለገባኝ ነው ያንተ ፍቅር ጌታ እምጠራው ስምህን ለውጠኸው ነው ታሪኬን አይኖቼ አያዩም ካንተ በቀር የምትወደድ የምትፈቀር ዘመድ ወገኔ ሆነኸኛል እኔን የሚችል የት ይገኛል ሐረገወይን ሐረገወይን ነሸ ድንግል የወልድ እናቱ ብጽአት ይሉሻል እመአምላከ አንቺን ትውልድ ሁሉ ስምሽ ልዩ ነው ለኛ ቤዛዊተ ኩሉ የያዕቆብ መሰላል የሙሴ በትር የአሳትን ባህር የምታሻግር አመ ብዙሃን ናት የተሰጠች ለእኛ ጥላ ከለላ ናት ከጥፋት መዳኛ ፍቅርና ሠላም የተገለጠባት ሐረገ እግዚአብሔር ድንግል አመቤት ናት የታጠረች ተከል የተዘጋች ደጃፍ ለድንግል ምስጋና ይድረስ ከአጥናፍ አጥናፍ አጹብ ድንቅ ነገር ለእኛ ተሰጥቶናል ሕይወት የምትለምን እናት አግኝተናል እስከ ቀራንዮ ከጸና ጉዚችን ድንግል ትገኛለች ያደራ እናታችን አስፈሪ ነበልባል አስፈሪ ነበልባል ሁሉንም አልፌ ይኸው በአምላኬ ቆምኩኝ ተደግፌ ምስጋና አቀርባለሁ ሁሉን ቻይ ለሆነው እንድዘምርለት ልቤን ለከፈተው ለሰው ያልነገርኩት በውስጤ የቀረ ያሳለፍኩት ስቃይ መከራ ነበረ ወደ አንተ አልቅሼ ፈታህልኝ አምላከ አይተህ ቸል አላልከኝ በባሪያህ አልጨከንከ አምላከህ የት አለ ሲሉኝ ጠላቶቼ አጥምደው ይዘውኝ እጃቸው ገብቼ ሀዘን ነፍሴን ከቧት መድረሻ ጠፍቶኝ ፈጥነህ ደረስከና ከሞት አዳንከኝ ከአንግዲህ ወዲህ እኔ ተስፋ አልቆርጥም ስራህን አይቼ ከቶ አልናወጥም ወድቄ እንዳልቀር አስተምረኸኛል ወጥመዱን ሰባብረህ ለዚህ አብቅተኸኛል ስምህ በሁሉ ተመሰገነ ስምህ በሁሉ ተመሰገነ ከክብር በላይ ከብርህ ገነነ አንተን ማወደስ ያስደስተናል ስምህን ማከበር ግብራችን ሆኗል አምላከ ተመስገን በሰማያት ስምህ ይወደስ በፍጥረታት ከህጻናት አፍ ምስጋና ይውጣ አንተን ማመስገን ይሁን የእኛ እጣ በምግብ እጦት ብንሰቃይም ማህሌትህን አናቋርጥም የመከራ ዶፍ ቢወርድብንም እንዘምራለን ለአምላካችን ስም ሰማዩ ዝናብ ደመና ቢያጣ ፍቅርህ በእኛ ውስጥ አላቋረጠም ቸርነትህን እንጠብቃለን ከአንተ ደጅ ጌታ የት እንሄዳለን ማርያም አርጋለች ማርያም አርጋለች ወደ ገነት የሰማይ መላዕክት እያረጓጓት አሷም እንደ ልጅዋ ተነስታለች የአባትዋ ዳዊትን ትንቢት ልትፈፅም ወርቁን ተጎናጽፋ በቀኙ ልትቆም ወደ አምላከ ማደሪያ ወደ ሰማያት አረገች በአልልታ ድንግል የእኛ እናት አርጋለች ማርያም ተነስታለች ሰማያት ይከፈት ደመናም ይዘርጋ ዝምታም አይኖርም እመ አምላክከ አርጋ አንደበት ይከፈት ማርያምን ያመስግን ከዘለዓለም ጥፋት በምልጃዋ እንድንድን አርጋለች ማርያም ተነስታለች የአምላከ ማደሪያ የ ቅዱስ ስጋሽ አምላከን ያቀፉት እነዛ እጆችሽ ሙስና መቃብር ይዞ አላስቀረሽም ተነስተዋል በከብር በእምነት አየናቸው አርጋለች ማርያም ተነስታለች ሐዋርያት አበው እንኳን ደስ አላችሁ በከብር አረገች ማርያም ሞገሳችሁ ወደ ዓለምም ውጡ ስበኗን ይዛቸሁ የድንግል እርገቷን ንገሩ ተግታቸሁ አርጋለች ማርያም ተነስታለች ማን አለን ማን አለን ጌታ ሆይ ካንተ በቀር በሰማይ ሆነ በዚህ ምድር ማን አለን ከአንተ በቀር ዛሬ ወዳጅ ነገ ጠላት ይለወጣል የሰው ሕይወት ያመናቸው ገፍተው ጣሉን አንተ ብቻ አትለየን ሕይወታችን መልኩ ወይቦ መንገዳችን በሾህ ተከቦ ጠላት በዝቶ ስንሰቃይ ታገልከልን ነህ ኤልሻዳይ ባይደላንም የምድር ኑሮ ብናሰማም ለቅሶና ሮሮ ባይሳካ ውጥናችን ባንተ ያምራል ፍጻሜያችን እንኳን ጮኸን ሳንለምን አፍሮ አይገባም ባዶ እጃችን ስቦ ማውጣት እስኪያቅተን በዓሳ ይመላል መረባችን መላዕከቱ መላዕከቱ በፊቱ ይቆማሉ ሠራዊቱ በፊቱ ይሰግዳሱ ሐያል አምላከ እግዚአብሔር እያሱ በከብረ መንግስቱ በነጭ ዙፋን ላይ ዘለዓለም ይኖራል ከሰማያት በላይ ለሚታዘዙለት አጁን ይዘረጋል ጨለማውን በሰላም ያነጋል መብረቅ ነጎድጓዱ የምስጋናው ጅረት ዘወትር ይፈሳል በቀንና ሌሊት የአሳት መጋረጃው ይነዳል ከፊቱ ተቀኙለት ሊቀ መላዕከቱ ትናንትናም ዛሬም እርሱ ህያው ነው ሞትን አሸንፎ በአባቱ ቀኝ ያለው ዳግመኛ ሲመጣ እርሱን ለመቀበል በደመና እንነጠቃለን በወርቅ ፅና ላይ ብዙ ዕጣን ጨምረው ዙፋኑን ያጥናሉ በበጉ ፊት ቆመው አዲሱን ምስጋና አዲሱን ውዳሴ ያቀርባሉ ለቅድስት ስላሴ ገብርኤል ገብርኤል ስለው ሰምቶ መጣ ወደኔ ፈጥኖ ሰንሰለቴን በጠሰው የአንበሶቹን አፍ ዘግቶ ገብርኤል ስጋዬ ሳይረግፍ በአናብስቱ ጥፍር ታድጎኛል ምልጃው የመልአኩ ከብር በረሀብ ለነደዱ አናብስት ሲጥሉኝ አንተ አለኸኝና ከንፎችህ ከለሉኝ ገብርኤል ከአፎቱ ሲመዘዝ የጠላቴ ሰይፍ አጽንቶ ይዞኛል ፍሬዬ ሳይረግፍ አደገድጋለሁ አለኝና ፍቅሩ ነ በአሳት ከንፍ ታጥሯል የደጄ ድንበሩ ገብርኤል በሰይፍ ተመትርዋል የከፉዎች ከህደት ሐብሉ ተበጥሷል የአመጹ ሰንሰለት ከቅዱሱ ድንጋይ ሕይወት የሚያፈልቀው እንዳልለይ አረዳኝ ከብሬን ከፍ አደረገው ገብርኤል አለው ልዩ ስልጣን ከአምላከ የተሰጠው ይመጣል ወደ እኛ እሳቱን ሊያጠፋው እኛም እናምናለን ሰምተናል አይተናል የመላዕከት አለቃ ከአምላክ ያማልዳል ሌላ ምስጋና እመቤቴ ሆይ ሀብቴ ነሽና ሳመሰግንሽ ዲያቢሎስ ቢቀና ገና አለኝ ገና አዲስ ምስጋና ገና አለኝ ላንቺ አዲስ ምስጋና ድልድይ ሆነሸን ተሻግረናል እኛ አንወሰድም አንሞትም ዳግመኛ እናት አለችን በላይ በሰማይ አማላጃችን እሙ ለአዶናይ ግዮን ከቦታል የርስትሽን ሀገር ጣፋጭ ተአምርሽ ይኖራል ሲነገር ዋሻው ያበራል ሜዳው ሳር ቅጠሉ መለኮሳቱ ንኢ ንኢ ሲሉ ተፍገመገመ ራደ ጠላታችን የልጅሽ ሞገስ ሰፍኖ በላያችን ሞገዱም ይጩህ ዲያቢሎስም ያውራ ከእሳቱ አንወድቅም ሳለን ካንቺ ጋራ ቤትሽ አድገናል በአማረው አልፍኝሽ የንጉሱ አናት እመ ብዙሃን ነሸ የራማው መላዕከት ከንፎቹን ዘርግቷል ወደ ገሊላ ምስጋና ተሰምቷል አንተ ግን አንተ ነህ አንተ ግን አንተ ነህ በፀባኦት ያለህ ዘለዓለም የምትኖር ሁሉን አሳልፈህ የሁሉ ባለቤት አንተ ግን አንተ ነህ ደመናት ባይኖሩ ዝናብም ባይሰጡ ጨረቃና ፀሐይ ብርሃን ባያወጡ የፍጥረታት ፀባይ ሁሉም ቢቀያየር አንተ ግን አንተ ነህ ህያው እግዚአብሔር የምድር ሐያላን ትላንት የነበሩ በጉልበት በስልጣን እጅግ የተፈሩ ቦታውን ለቀዋል በጊዜአቸው አልፈው አንተ ግን አንተ ነህ መንግስትህ ህያው ነው ሁሉን ስትለውጥ የማትለወጥ አንደየስራው የእጁን የምትሰጥ ማለዳ ማለዳ አዲስ ነው ስምህ ቀናት የመይቆጥሩት አንተ ብቻ ነህ አመድ ሲሆኑ አየን የግሪከ አማልከት በወርቅ እና በብር በእጅ የተሰሩት ዘመን የማይሸርህ እንዲህ እነደዋዛ አንተ ግን አንተ ነህ ፈጥረህ የምትገዛ ሊረዳኝ መጣ ሊረዳኝ መጣ ሃያለ ሚካኤል ይጠብቀኛል ሃያል ቅዱስ ሚካኤል የሙሴ ጠባቂ ሃያል ሚካኤል መንገድ የመራኸው ሃያል ቅዱስ ሚካኤል የኤርትራን ባህር ሃያል ሚካኤል ከፍለህ ያሻገርከው ሃያል ቅዱስ ሚካኤል ከብርህ ከመላዕከት ሃያል ሚካኤል ከፍ ከፍ ያለ ነው ሃያል ቅዱስ ሚካኤል ታላቁ አለቃ ሃያል ሚካኤል ከቶ እንዳንተ ማነው ሃያል ሚካኤል በሃጢያት በረሃ ሃያል ሚካኤል መጠለያ ሁነን ሃያል ቅዱስ ሚካኤል ጠላት በመንገድ ላይ ሃያል ሚካኤል እንዳያስፈራራን ሃያል ቅዱስ ሚካኤል ሃጢያቴ በዛ ሃጢያቴ በዛ እመቤቴ ምህረት ላኪልኝ ለሕይወቴ የፈጣሪ እናት አዛኝት ባንቺ ነው ማግኘት የጽድቅ ሕይወት ከሲኦል አውጪኝ አዛኝት የጻድቃን ውበት እመቤት ሠላማዊ እናት ሀገረ እግዚአብሔር ባንቺ ነው መውጣት ከሃጢያት ቀንገበር የሚሰግዱልሽ ጻድቃን ሰማዕታት የሚላኩልሽ ቅዱሳን መላዕከት ከአነርሱ ጋር ነይ እመቤቴ እንዲታረቀኝ ሰማያዊ አባቴ አስታርቂኝ እኔን ከልጅሽ አእማልላለሁ ከፊትሽ ስምሸን ጠርቶ ያፈረ ማነው የአዳም ተስፋ ስራሽ ድንቅ ነው የፍቅር እናት እመቤታችን አማልጅን እኛን ከጌታችን ዘወትር ነይልኝ እናቴ ማርያም ላንቺ ቅርብ ነው መድሃኒዓለም ምስጉን ነው ምስጉን ነው የተመሰገነ ባሪያውን እኔን ይቅር ያለ ይመስገን ይመስገንልኝ ጎጆዬን አምላከ ሞላልኝ እጅህ ሰፊ አንደሆነ አውቃለሁ ጌታዬ የጎደለው ሞልቷል ይድረስ ምስጋናዬ የጣሁትን ከአንተ አግኝቻለሁ ሁሉን ነገር ለበጎ ብያለሁ ማቄን የቀደደው ደስታ አስታጠቀኝ ባዶ የነበርኩት ሁሉ ተሰጠኝ ሰጭም ነሸም አግዚአብሔር ብቻ ነው የሰው ድርሻ በር ማንኳኳት ነው እገፋለሁ እንጂ እኔ አልጨነቅም መሰረቴ አንተ ነህ ከቶ አልናወጥም ስትሰጠኝ የሚታየውን እንዳትነሳኝ የዘለዓለሙን ቢሰጥ አያልቅበት ለጋስ ከቡር ጌታ ሁሉን ከወነልኝ በልዩ ችሮታ ድሆች ስንሆን ሁሉ አለንና አምላካችን ይድረሰው ምስጋና ገና እንዘምራለን ገና እንዘምራለን አንደ መላዕከቱ ብርሃንን ለብሰህ ገና እንዘምራለን ወላዲት አምላከን ከፊት አስቀድመን በዳዊት በገና መሰንቆ ታጅበን ለስላሴ ከብር ገና እንዘምራለን ገና እንዘምራለን በምስጋና ስራ ከሰለጠኑት ጋር ልብን የሚያስደስት መዝሙር እየዘመርን ያልተሰማ ዜማ ያልታየ ምስጋና ይፈልቃል አይቀርም ከእኛ ልቦና ገና እንዘምራለን በትንቢት ሳይሆን በታላቅ ትህትና በልዩ ተመስጦ በፍቅር ልቦና ስራችን ይሆናል ለአምላከ ምስጋና ገና እንዘምራለን ዳዊት በተመስጦ እርቃኑን ቢሆንም ሜልኮል በዝማሬው ብትስቅበትም አምላከ ከወደደ እንዲያመሰግነው በደስታ እንዳይዘምር ከልካዩ ሰው ምን ነው ገና እንዘምራለን አቤቱ እንዳንተ ማን ነው አቤቱ እንዳንተ ማነው በፍቅርህ ቤቴን ባረከው እንደሳምራዊው ዘይቱን አፍስሶ አዳነኝ ጌታ ምህረቱን አስታውሶ መገፋቴን አይተህ ለእኔ ራራህልኝ ስድቤን አስወግደህ ሞገስን ሰጠኸኝ ጥንት እንደሰማሁህ አየሁህ በአይኖቼ አቀኝልሃለሁ መቅደስህ ገብቼ ከመሰዊያው ስፍራ ብርቅም ከቤትህ መጣህ ልትፈልገኝ ይገርማል ምህረትህ ወዴት ነው ያለኸው ብለህ ጠርተኸኛል ግሩም ነህ አምላኬ ማዳንህ ይደንቃል ዓይንህ አይታኛለች ከላይ ከሰማያት ነፍሴን ታድገሃል የድሃ አደግ አባት ከፊት አየወጣህ መንገዴን መራኸኝ ጨለማዬ በርቷል አምላከ ስለሆንከኝ የሕይወቴ መዝገብ ሲገለጥ መፅሐፉ ቀርጾኝ አይቻለሁ እኔን በመዳፉ ምስከሩ እኔ ነኝ ፈጽሞ አላፍርበት ያደረገልኝን የውዴን ቸርነት ዘንዶውን አሸንፏል ሚካኤል ስለው ስሙን ስጠራ የአምላኬ ብርሃን በላዬ በራ አዛኝ ነው በአውነት ፍጹም አዛኝ የሚጠብቀኝ የሚያጽናናኝ ከአለቆች ጋራ ህዝቡን የመራ የሚመላለስ በእሳት ተራራ ባህሩም ሸሸ ከማደሪያው የጌታ መላዕከ ሲያናውጸው ዘንዶውን አሸንፏል ስሙን በከብር ጽፏል ከባዱ ጋራ ሜዳ ሆኖኛል የወህኒው መዝጊያ ተከፍቶልኛል አልናወጥም ከቶም አልፈራ የጌታ መላዕከ ነው ከእኔ ጋራ ዘንዶውን አሸንፏል ስሙን በከብር ጽፏል ትዕቢተኛውን አሸንፎታል ዲያብሎስ አሁን ዝናሩን ፈቷል ታላቅ ጸጥታ በሠማይ ሆነ እግዚአብሔር ብቻ ስሙ ገነነ ዘንዶውን አሸንፏል ስሙን በከብር ጽፏል ሚካኤል ሲቆም ፈጥኖ ደራሹ የሚቃወሙን አጥብቀው ሸሹ ታላቁ መላዕከ ከፊት ቀደመ ታሪከ ተሰራ እንባችን ቆመ ዘንዶውን አሸንፏል ስሙን በከብር ጽፏል አንቺ የወይን ሐረግ አንቺ የወይን ሐረግ ድንግል ልምላሜሽ የበዛ ምግብ ሆኖ ተሰጠን ፍሬሽ ሰእኛ ቤዛ ባንቺ ሰማይነት ድንግል የወጣ ፀሐይ ብርሃን ነው ለጻድቃን ስሙም አዶናይ ፊደል ትመስያለሽ ድንግል ወንጌል ትወልጃለሽ ለመላፅከት የማይቻል ነበልባሉን የቻልሽ የመሶብ ምሳሴ ድንግል የኮከብ መገኛ በስጋችን በነፍሳችን እንዳንራብ አንቺ አለሽን ለእኛ ባለውለታዬ ባለውለታዬ ከአመድ ያነሳኸኝ ከትቢያ ተጥዬ ተመስገን ጌታዬ በሩን ቢዘጋብኝ ስምኦን ጨከኖ ዝቅ አድርጎ ቢያየኝ ከአይሁድ ጋር ሆኖ እንድቀርብ ወደ እርሱ አዘዘ ጌታዬ እግሩን አጥበዋለሁ ወድቄ በእንባዬ የቀራጭ አለቃ ቢሆንም ስራዬ እንድወርድ ከዛፉ አዘዘ ጌታዬ ማዕረጌን መሸከም እስኪያቅተኝ ድረስ ቤቴ ተባረከ በኢየሱስ ከርስቶስ ድንጋይ የጨበጡ ፈራጆች ከበውኝ ነውሬን ዘርዝረው ጌታ ፊት አቆሙኝ ፈረደችባቸው ሃጢያትም በእነርሱ በሰላም ሂጅ ብሎ ምሮኛል ንጉሱ የማምነውን አምላከ አውቀዋለሁ እኔ በሰራልኝ ስራ በእድሜ በዘመኔ ፍቅሩን ተሸከሟል የልቤ ትከሻ ልለየው አልችልም እስከመጨሻ ድንግል በድንግልና ድንግል በድንግልና ጸንሳ በድንግልና ትወልዳለች ስሙንም አማኑኤል ትለዋለች ገና ሳይጸነስ ዘመኑ ሳይገባ ገረድ መሆን ሻተች ትንቢቱን አንብባ ልታያት ናፈቀች ያችን ቅድስት እናት ለከብርዋ ተገዝታ ውሃ ልትቀዳለት ባርያ ልሁን አለች ዝቅ አድርጋ ራሷን መች አወቀችና አናቱ መሆኗን ጥቂት ለሚሻ ሰው ያውቃል ብዙ መስጠት በማህጸኗ መቅደስ ሲቀድስ ኖረበት ሀር ወርቁን ስትፈትል በቤተ መቅደሱ ማደርያው እንድትሆን መረጣት ንጉሱ በህሊናው ተስላ የነበረች ምናብ መሰላል ሆነቸው ለአዳም ድህነት ርካብ በጎ መዓዛዋን ውበቷን ወደደ በማህፀኗ ሊያድር እግዚአብሔር ወረደ ከኪሩቤል ይልቅ ጀርባዋ ተመቸው ንጽህይት ናትና የማትቆረቁረው የተዘጋጀ መቅደስ ከቶ እማትከፈት ታትማ የኖረች የከብሩ ሰገነት ማንም አይከፍታትም ጥበብ አላትና የአስራኤል ቅዱስ ገብቶባታልና በረቀቀ ጥበብ ድንግል ተደነቀች በሆዷ ቅዳሴን እያስተናገደች ጎንበስ አለች ማርያም ውዳሴ ልትሰማ ከቅኔያት ሀገር ከሆዷ ከተማ ድንግል ፈጣሪዋን ድንግል ፈጣሪዋን ወለደቸው በመጠቅለያም ጠቀለለችው የለምና ስፍራ ለእንግዶች ማረፊያ ግርግም አስተኛችው በከብቶች ማደሪያ ጨነቃት ጠበባት የዳዊት ከተማ የጌታ መወለድ ታምሩ ሲሰማ ወረደ መልአኩ ምስራች ሊያወራ የህጻኑም ከብር በምድር አበራ ይህ ምስጢር ታላቅ ነው ከቶ ማይነገር ማርያምም በልቧ ትጠብቀው ነበር ሰባ ሰገል መጡ ከሩቅ ምስራቅ ሀገር ወርቅ እጣን ከርቤውን ለእርሱ ለመገበር በእናቱም እቅፍ አገኙት ህጻኑን ለዓለም ተናገሩ ንጉስ መወለዱን ይህ ምስጢር ታላቅ ነው ከቶ ማይነገር ማርያምም በልቧ ትጠብቀው ነበር የይሁዳ ምድር ምስጋና ተመላች ንጉስ መጥቷልና ከናዝሬት ገሊላ ታምሩን ትናገር ቤቴልሔም ታውራ ዝማሬ ሲውጣት ተረስቶ ቆጠራ ይህ ምስጢር ታላቅ ነው ከቶ ማይነገር ማርያምም በልቧ ትጠብቀው ነበር የማይታይ ታየ ተዳሰሰ እንደ ሰው በጠባቡ ደረት አዳምን መሰለው ገረማት ጥበቡ ታናሺን ሙሽራ ተዋህዷልና ቃል ከስጋ ጋራ ይህ ምስጢር ታላቅ ነው ከቶ ማይነገር ማርያምም በልቧ ትጠብቀው ነበር በሰማይ ለእግዚአብሔር ምስጋና በሰማይ ለእግዚአብሔር ምስጋና በምድርም ለሰው ልጅ ሰላም ተወልዷልና መድሃኒዓለም የሞቱ ዘመን ማብቂያው ሲቃረብ መቋጫው ሲደርስ አስፈሪው ወጀብ ከድንግል ማርያም ጌታ ተወለደ የጠብ ግድግዳ በከንዱ ተናደ ሰላም ታወጀ ነፃነት ሕይወት ተወልዷልን የዓለም መድሃኒት የሰማይ ዜማ ተሰማ በምድር ባአፈ መላዕከት ለእግዚአብሔር ቃሉን አልረሳም የምህረት ኪዳኑን የማዳኑን ቃል ከአፉ የወጣውን መሐላው ጽኑ ጸጸት የሴለበት ላዳነን አምላከ እልል እንበልለት አጽናኙን ድምጹን ሰማን በኤፍራታ በዱር አየነው የፍጥረትን ጌታ በሚቆምበር በሚያድርበት ስፍራ እንሰግዳለን በጽዮን ተራራ እሰይ ተወለደ አሰይ ተወለደ የዓለም መድሃኒት ይኸው ተወለደ የዓለም መድሃኒት በሶሪያ ታየ ፈጣሪ እንደ እንግዳ ብስራተ ልደቱን ለሁሱ ሲያስረዳ ትንቢት ተናገሩ ነብያቱ ሁሉ የእስራኤል ንጉስ ተወልዷል እያሉ ሰባ ሰገል መጡ ሲሰግዱ በሙሉ አምላከ ቀዳማዊ ተወልዷል እያሉ ሰባሰገል መጡ ይዘው እጅ መንሻ ወርቅ እጣን ከርቤውን ለማርያም እጅ መንሻ ህጻናት አደሩ ከልደቱ ቤት ውሃው ሆኗልና ማርና ወተት ሆሣዕና በሉ ሆሳዕና በአርያም ሆሳዕና ሆሳዕና ብለን እናቅርብ ምስጋና ሆሣዕና በሉ ለወልደ ዳዊት ትህትናን ያሣየን ስሙ ይባረከ ሆሣዕና በሉ ሆሣዕና ለሰማይ ንጉስ ግርማን ለብሶ መጣ እኛን ሊቀድስ ነ ሆሣዕና በሉ ለአምላከ ምህረት ተወልዶ ከድንግል እንደ ሕጻናት አረኞች በዋሻ ሆሣዕና የሰገዱለት የአዳም ልጆች ሁሉ ደግሞም መላዕከት በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ የተባረከ ነው ቅዱስ ሠላምን የሚያውጅልን ፍቅር አንድነትን የሚያጸናልን እውነተኛ መካር የሆነ ለህዝቦች ሠላም የቆመ ከሞአብ ምድር የሚያወጣን ከጠላት ወጥመድ የተቤዝን የሕይወት እንጀራ የሆነው በአግዚአብሔር ስም የመጣው ለኢየሩሳሌም የሚያነባ ቤተ መቅደስን የሚያጸና ለተገፉት ሁሉ መጠጊያቸው የመጽናናት አባት አለኝታቸው አዕምሮን የሚያልፍ ሰላም ያለው በጥዑም ቃሉ የሚያጽናናው ነፍሴም እርሱን ወዳ ዘመረች ሆሣዕና በአርያም እያለች ምድረ ቀራንዮ ምድረ ቀራንዮ ምድረ ጎለጎታ መድሃኒት ከርስቶስ በአንቺ ተንገላታ የዓለም መድሃኒት በአንቺ ተንገላታ መስከሪ አንቺ ምድር ጉኡዚቷ ስፍራ መድሃኒት ከርስቶስ ያየብሸ መከራ የእሾህ አክሊል ጉንጉን ደፍቶ በራሱ ላይ ደሙ እነደ ውሃ ሲፈስ በመስቀሉ ላይ እጅና እግሮቹ በችንካር ተመተው ይቅርታን አድርጎ ለዚያ ለሃጢያታቸው ሁሉን ማድረግ ሲቸል ስልጣን ሲኖረው በቀራንዮ መስቀል ፍቅሩን ገለጸው መከራ በተራ ሲፈራረቁበት በደልም አልሰራም ምንም አይነት ስህተት ከሰማያት ወርዶ እንዲህ መዋረዱ የእኛን በደል ሃጢያት ከርስቶስ መወሰዱ ፀሐይ ከለከለች ለመስጠት ብርሃን ለመሸፈን ብላ የአምላኳን እርቃን በመስቀል ላይ ሆኖ ተጠማሁ እያለ ተገርፎ ተሰቅሎ ቀራንዮ ዋለ በቆረስከው ስጋ ባፈሰስከው ደም አቤቱ ተራዳን እስከ ዘለዓለም ቸሩ መድሃኒዓለም እባክህ ማረን ደካሞች ነንና ወድቀን እንዳንቀር ደካሞች ነንና ጠፍተን እንዳንቀር ወንበዴ ነበርኩኝ ወንበዴ ነበርኩኝ ሀገር ያሰለቸው በመስቀል ላይ ሆኖ ታሪኬን ለወጠው አስበኝ ስላልኩት በኋላ ስትመጣ ገነትን ለማየት የመጀመሪያ ሰው ሆንኩኝ ባለ ዕጣ አቤት ፍቅሩ የእግዚአብሔር ግሩም ፍቅሩ የእግዚአብሔር ኃያል ፍቅሩ የእግዚአብሔር አስበኝ ስላልኩት አሰበኝ ጌታዬ ወንበዴ ነበርኩኝ ስርቆት ነው ስራዬ በመስቀል ላይ ሆኖ ህዝቡን ያስብ ነበር እኔስ አላየሁም እንዲህ ያለ ፍቅር አልታይም ብዬ ሃጢያትን ስሰራ ተመለስ ይለኛል ስሜን አየጠራ አንዳልሞትበት ነው በሃጢያት ታስሬ ፍቅሩን አልዘልቀውም አንደዚህ ዘርዝሬ መከራ ሲከበኝ መጥቶ ያጽናናኛል በሀዘኔ ጊዜ እግዚአብሔርም ያዝናል ዓይኑ ከእኔ አይርቅም ጥበቃው አይጠፋም ስሙን እጠራለሁ በጌታዬ አላፍርም ተወልዳለችና ተወልዳለችና የጌታ እናት መድሃኒት እናመስግናት እናወድሳት እንውደዳት የአዳምን ሕይወት አዳም ሲሰደድ ከጥንት ርስቱ ፊቱን ሸፈነው ጭንቀት ፍርሃቱ እያለቀሰ ገነትን ሲያጣ ተስፋ አንቺ ሆንሽው የመዳኑ ዕጣ ሊባኖስ ተራራ ተሰማ ዜና ምስራቅ ወለዱ እያቄም ወሐና ዳግማዊት ሔዋን ምከንያት ድህነት ልደቷን ሰማን በቅድስት እለት የልደትሽ ቀን ልደታችን ነው በአንቺ ነውና ልጅ የተባልነው ፉሪን የተባልሽ ቅድስት ተራራ በአንቺ መወለድ ዓለሙ በራ ሥላሴን አመስግኑ ሥላሴን አመስግኑ የምድር ፍጥረታት ዘምሩ እልል በሉ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ምስጋና ይገባል ከምንም በፊት ዓለማትን ሁሉ ለፈጠረ ጌታ ምስጋና ይገባል ከጧት እስከ ማታ ኪሩቤል ሱራፌል የሚያመሰግኑህ መላዕከት በሰማይ የሚዘምሩልህ እኛም የአዳም ልጆች እንዘምራለን በሰማይ በምድር እንጠረሃለን ብራብ በስላሴ እጠግባለሁኝ ብጠማም በአምላኬ እረካለሁኝ ስላሴ አምባዬ ከብሬም ናቸውና ሁሌም ይመሩኛል በሕይወት ጎዳና ምስጋናዬን ምስጋናዬን ለአምላኬ አቀርባለሁ በማደሪያው ገብቼ እሰግድለታለሁ ኤልሻዳይ ነው ጌታ ሁሉን ቻይ ይፈጸማል አምናለሁ የልቤ ጉዳይ ዘንባባዬን ይዝ እንደ ህጻንቱ ሆሣዕና ልበለው ሰግጄ በፊቱ ምንም ባዶ ብሆን አውቀት ቢጎድለኝ ለስሙ ልዘምር ከልካይም የለኝ አምላኬ በፊትህ ቃል አለብኝ እኔ ቋንቋዬ መዝሙር ነው ያንተ እንደ መሆኔ በአሚናዳብ ደጃፍ በቅድመ ታቦቱ ያ የከብርህ ኡደት ጠራኝ ማህሌቱ የሕይወት ትርጉሜ አንተ ነህ ደስታዬ ስምህን ማገልገል ከብሬ ነው ስራዬ ለታመነው ጌታ ምስከር የሆኑ ከብረው ተመለሱ ለበረከት ሆኑ መነሻዬ አንተ ነህ ጉልበቴና ከብሬ መድረሻዬም አንተ መደምደሚያ ቅጥሬ በጽዮን ተራራ ስትገለጥ ያኔ ነጩን ልብስ አልብሰህ አስለሳኝ ለቅኔ ምህረቱ ለዘለዓለም ነውና ምህረቱ ለዘለዓለም ነውና እግዚአብሔር ይመስገን ምህረቱ አይኖቼን ከእንባ ከሀዘን ታድጓል ። አባታችን ለእኛ ጌታን ተማጸነ በባህር ውስጥ ጠልቀህ ማርልኝ ብለሃል ለኢትዮጵያውያን ምህረት ለምነሃል ገብረሕይወት አንበሳና ነብር ገብረሕይወት ይከታተሉሃል በጸጋህ ተማርከው » ለአንተ ተገዝተዋል የቅዱሳን እራስ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቃል ኪዳን ተሰጠህ » ምድረ ከብድ ስትደርስ ገብረሕይወትየእናት ጡት ሳትቀምስ ገብረሕይወት የኖርከ በበርሃ ልብስህ ጸጉር ብቻ » ግሩም የአምላከ ስራ አንማፀናለን » ሁላችን በአንድነት ጸሎትህ እንዲያወጣን ከሃጢያት ከመቅሰፍት መጠጊያዬ መጠጊያዬ ከብሬ ትምከህቴ ማረፊያዬ የዘላለም ቤቴ እናቴ ነሽ ዋሴ ለሕይወቴ በዓለም ፍቅር ተስቤ ስማረከ ከጽድቅ ተለይቼ ብቻዬን ስለጉድ ፍጻሜዬ ሁሉ ላያምር ለማይጠቅመኝ ነገር እንዲሁ ስኖር ሽቶ መዓዛዬ በአንቺ ነው የሚያምር የልቤን ታውቂያለሽ ያሰብኩትን ምኞቴን በሙሉ በነብስ ያለምኩትን በልቤ ውስጥ ይድረስ በረከትሽ ባንቺ ተመከቼ እንዳልጠፋ ልጅሽ በብርሃነ መስቀል ልዳሰስ በእጅሽ ወደ እርሱ ለመቅረብ ተስኖኛል ሃጢያቴ ድጥ ሆኖ ዘወትር ይጥለኛል እስከ መቼ ድረስ ከአርሱ ልለይ መድሃኒት ከሌላ ከየትም አላገኝ ድንግል ንጽህናሽ ለእኔ ሆኖ ይገኝ እናቴ ርህሩህ ነሽ እጅግ አዛኝ በአማላጅነትሽ በኪዳንሽ ልዳኝ በዛች በፍርድ ሰዓት ፈጣሪዬ ከአኔ ራቂ እንዳይል አዝኖብኝ ጌታዬ ድጋፍ አንቺ ሁፒኝ መከታዬ ያዕቆብ ከቤርሳቤት ያዕቆብ ከቤርሳቤት ወደ ካራን ሲሄድ የለውም ነበረ አማካሪ ዘመድ ፀሐይ ጠልቃ ነበር ከዛ እንደ ደረሰ ከእርሱም በታች ድንጋይ ተንተራሰ ህልምንም ዓለመ ታላቁን ራዕይ መሰላል ተተከሎ ከምድር እስከ ሰማይ ሲወጡ ሲወርዱ መላዕከት በእርሱ ላይ እግዚአብሔርም ቆሞ ከላይ ከጫፏ ላይ የአባቶችህ አምላከ እኔ አግዚአብሔር ነኝ ይህን ምድር ለርስትህ አሰጥሃለሁኝ ዘርህ እንደ አሸዋ በምድር ይበዛል በአራቱም ማዕዘን ህዝብህም ይዘራል አበው በምሳሌ እንደተናገሩት ከምድር እስከ ሰማይ አምላክከ የዘረጋው በላይዋ ተቀምጦ በግልፅ የታየባት የያዕቆብ መሰላል አመቤታችን ናት ሰማይና ምድር የሚታረቁባት ወልደ እገዋለ አእምያው የተወለደባት መላዕከት ከሰማይ በአንድ የዘመሩባት ታካቋ መሰላል እመቤታችን ናት ስላሴ ዘከሃ ስላሴ ዘከሃ ስላሴ ዘዝየ ሁልጊዜ አለዋለሁ አምላኬ አምላኬየ ዓይኔን ወደ ተራራው አነሳለሁና አረዳቴ የኔ ስላሴ ነውና አምባ መጠጊያዬ እኔ በአንተ አላፍርም የማዳንህ ስራ ዛሬም ቢዘገይም የጠላት ፍላጻን ሰብሮ ታድጎኛል ማን እንደ ስላሴ አረዳት ሆኖኛል ወዶኛል አዳነኝ እግዚአብሔር ከፍሌ ነው ቀብቶኛልና እኔ አመልከዋለው እረኛዬ እግዚአብሔር እኔን ቀብቶኛል በለመለመ መስከ ሁሌ ያሰማራኛል ከነጣቂ ተኩላ ይኸው ሰውሮኛል ለማመስገን በቃሁ እርሱ ፈቅዶልኝ አንተ ለእኔ ጌታ መሸሸጊያዬ ነህ ከጣርም ከጭንቀትም ትጠብቀኛለህ አእንዲታደጋችሁ ስላሴን ፈልጉት ስሙንም በአንድነት ከፍ ከፍ አድርጉት አወድሰኝ ኤፍሬም አወድሰኝ ኤፍሬም ብላ ጠየቀችው ድንግል እናታችን ባርከኒ ብሎ ወገቡን ታጠቀ ኤፍሬም አባታችን የልጄ በረከት ይደርብህ ብላው ጀመረ ምስጋና ወደ ብርሃን ድንኳን ወደ ተከበረው ደረሰው ገባና ልቡ ያዘነ አዳምን ሊያድን ጌታ ወደደ ዳግማዊት ሰማይ ማደሪያው ልትሆን እርሱ ፈቀደ የሰማይ ምስጢር በማህጸንሽ ተከናወነ ከዘሩ ቀርተሽ በንጽህናሽ የሰው ዘር ዳነ ሰዓሊለነ አዕምሮውን ልቡን ሳይብን አሳድሪብን ጸጋውን ከብሩን አንዳይነሳን ለምኝልን በሔዋን ምከንያት በለስዋን በልተን ገነት ቢዘጋ በአንቺ አማላጅነት ደግሞ ተዛመድን ከአምላካችን ጋር ትውልድ ሁሉ በከብር አመሰገነ የሲኦል ቀንበር በላያችን ላይ ስላልተጫነ ሰዓሊለነ ሙሴ በሲና ሳትቃጠይ ያየሽ ሐመልማል እግዚአብሔር መርጦሽ በማህፀንሸ ዙፋኑን ተከሏል የዲያቢሎስን ጥበብ እንዲያፈርስ አምላከ ሰው ሆነ በልጅሽ መሞት መዳናችንም ተከናወነ ሰዓሊለነ እነሆ አዲስ ሰማይ እነሆ አዲስ ሰማይና አዲስ ምድር አየሁ ፊተኛው አልፎ በዚያ እኖራለሁ የተሸከመቸው መኖሪያ ቤቴ ያጌጠችው ድንኳን መክበሪያ ሀብቴ እግዚአብሔር ለልጁ ለእኔ ያዘጋጃት አዲሲቱ ሰማይ ኢየሩሳሌም ናት ዓለም ሳይፈጠር ጌታ ያሰናዳት ማርና ወተት ያልተቋረጠባት የጎደለ ነገር እንከን የሌለባት የዘላለም ቤቴ ኢየሩሳሌም ናት ምንም አልጨነቅ ለሚቀረው ነገር ልከ እንደ ትላንቱ ነገንም ለማይኖር ሁሉም ከንቱ ሲሆን ከፀሐይ በታች የእግዚአብሔር ከንድ ግን ሁሌም የሚመች አስራ ሁሉት ደጆች የተሰሩላት የሐዋርያት ስሞች የተጻፉባት መቅደሷ በጉ ነው ሁሉን የሚገዛ የዘለዓለም ንጉስ ምህረቱን ያበዛ ሰዓሊ ለነ ቅድስት ሰዓሊለነ ቅድስት እንልሻለን እንደ ኤፍሬም እንደ አባታችን ለምኝልን እመቤታችን ተስፋ አንቺ ነሽና ለፍጥረት ዓለም እየተመኩብሽሸ እስከ ዘለዓለም ሃጢያታቸው ተደምስሶላቸው በአንቺ ጸሎት ዳነች ሕይወታቸው ስምሽም ስልጡን ነው በአግዚአብሔር መንበር ቃል ኪዳን ገባልሽ ልጆችሽን ሊምር በአንቺ ጸሎት ይተማመናሉ ጠዋት ማታ ቅድስት ሆይ ይላሉ ዓለም ስትዋጋን በምኞት ስለት ነፍሳችን ስትደከም ሲከባት ሃጢያት መንገድ ጠፍቶን ግራ ሲገባን ብርሃናችን ነይ እናታችን የልባችን ሀዘን እጅግ ከብዶብናል ከበለሱ በታች በፍርሃት ወድቀናል እንደ ኤልሳቤጥ እንደ ዘመድሽ ደስ አሰኝን ይሰማን ድምፅሽ ፍቅሩን ለገለጸው በመስቀል ተሰቅሎ ፍቅሩን ለገለጸው ምን ስጦታ አለን ለእርሱ የምንከፍለው ምስጋና ነውና ከእኛ የሚፈልገው ቸር አምላካችንን ተመስገን እንበለው ዓለም እስኪደነቅ ድንቅ አድርጎልናል እንዲሁ ያለዋጋ ጸጋውን ሰጥቶናል ትናንት ለእስራኤል ሞገስ የሆናቸው ስሙን እናመስግን ዛሬም ከእኛ ጋር ነው አፋቸን ይሞላ በታላቅ ምስጋና ከሃጢያቱ ባህር ተሻግረናልና ከቡር ምስጉን አምላከ ቅዱስ እንበለው ኢሳይያስም በከብር በራዕይ አንዳየው ከቶ ለእግዚአብሔር ምን ይከፈለዋል ሁሉም የራሱ ነው ማን ምን ይሰጠዋል አመስጋኝ ቢቀኝም ከብር ለራሱ ነው አርሱ በባህሪው ዘለዓለም ምስጉን ነው ሙሴም ዝም አላለ ዳዊትም አልተኛ በንቹ ዘመሩ ለመልካሙ እረኛ ያሬድ ተመሰጠ ወደ ሰማይ ዓለም እኛም ከእርሱ ጋር እንዘምር ዘለዓለም የሐይማኖት ፍሬ ተነግሮ የማያልቅ ነው ጸጋህ በጸሎት የተጋህ የሐይማኖት ፍሬ ተከለሃይማኖት የዕምነቱ ገበሬ በወንጌል ብርሃን ህዝብህን የመራህ የሃጢያትን ባህር ከፍለህ ያሻገርክ ኢትዮጵያዊው ሙሴ በመስቀልህ ባርከን ፍሬ እንድናፈራ ንፁህ ዘር አድርገን ሐዲስ ሐዋርያ አባ ተከለሃይማኖት ወንጌልን ያስተማርከን ለከርስቶስ መንግስት ጸበልህ እንዲምረን ውረድ አባታችን በዕጣንህ መዓዛ ይፈወስ ደዌያችን ለማጠን የበቃህ የስላሴን መንበር ሰይጣን ከቶ የማይደርስ በሄድከበት ሀገር ለህሙማን ሁሉ የሆንካቸው ፈውስ ጠብቀን ተከልዬ በስጋም በነፍስ በጣሙን የበዛ ትሩፋት ምግባርህ ጸሎትህን ያልተውክ ቢቆረጥ አነድ እግርህ ምዕራፈ ቅዱሳን የወንጌል ገበሬ እኛንም አድነን ከዚህ ዓለም አውሬ አልፈርድም እኔ አልፈርድም እኔ በማንም በደል በማንም ሃጢያት በፈረድኩበት እንዳልመዘን ጌተ ሲመጣ በሃይል በስልጣን በቸርነቱ አምላከ ባይተወው በደሌን ሁሉ ውስጤ ቢፈተሽ በተሰጠኝ ህግ በቅዱስ ቃሉ በምን ምግባሬ በሰው እፈርዳለሁ ዓይኔን አቅንቼ በደሌ በዝቶ ለራሴ ሳላውቅ ለሃጢያት ሞቼ ይልቅ የአንዱን ሸከም ሌላው ሰው አዝሎ መጓዝ ይችላል መፍረድ ከመጣ አንድም ሰው አይድን ሁሉም በድሏል ወንድም ወንድሙን እየከሰሰ ለፍርድ አቁሞ አህዛብ ያያል በንትርኩ እጅግ ተገርሞ ከርስትያን ሆኖ ከወንድሙ ጋር እየተጣላ ዓለም ዳኘችን በጸብ ፍርድ ቤት ታረቁ ብላ ከርስትያን ሆነን በአህዛብ መሃል እየተካሰስን አምላከ አዘነ የመስቀሉን ዓላማ ትተን መቼ ከሰሰ የከሰሱትን የገረፉትን አይተናል እንጂ ለጠላቶቹ ምህረት ሲለምን በጽድቅ ስራ ላይ ለእውነት ብለን መጥተናል እንጅ ማን ነው የሾመን በወንድሞች ላይ አርጎ ፈራጅ እንደ ኤልሣቤጥ እንደ ኤልሳቤጥ ላመስግንሽ ፊትሽ ወድቄ ልሳለምሸ የጌታዬ እናት የእኛ አማላጅ አዛኝ ነሸ ከልብ ፍጹም የዋህት እርህራሄሽ ያስደስተኛል ስለ ሃጢያቴ ምልጃሽ ይቀድማል የሰላምታሽ ድምፅ ደስ ያሰኘኛል ከትካዜዬም ያሳርፈኛል ድምጽሽ ሲሰማኝ ልቤ ይረካል ሀዘኔ ቀርቶ ፊቴ ይፈካል በእናትነት አንቺን ለሰጠኝ ቸሩ አምላካችን ይከበር ይመስገን የሁሉ እመቤት የሁሉ አጽናኝ የአበው መድሃኒት ከአምላከ አገናኝ ዛሬም በልቤ ደስት ጨምረሽ እንደ ኤልሳቤጥ ሰላም ልበልሽ ከሴቶች መካከል መርጦ ቀድሶሻል ትውልድ ሁሉ ብጽኢት ይልሻል በልዩ ውዳሴ ያመሰግኑሻል ድንግል እናታችን በቀኙ ቆመሻል የሰላምታሽን ድምፅ ልቤ ሲሰማ ነፍሴ ደስ አላት ቀለለ ሸከሟ ድንግል ለከብርሽ ስንበረከከ እጅሽ ይዘርጋ ለመባረከ እስከ መቼ ነው አስከ መቼ ነው የማልለወጠው ባልተሰበረ ልብ የምመላለሰው በሰጠኸኝ ጸጋ ድካሜ ተከድኖ ዓለም ይከበኛል አልቆና አግኖ ይህን ከንቱ ወጥመድ ጣለው ከኋላዬ ትንሽ ሰው መሆኔን ይወቅ ህሊናዬ ፀሐይ ስትጨልም ከዋከብት ሲረግፉ ለገናናው ከብርህ ፈቅደው ሲሸነፉ ለሁለት ሲከፈል ድንጋያማው ዓለት የእኔ ልብ መቼ ይሆን የሚሸነፍለት ቃልህን ስሰማ ልቤን ይነካዋል ጽድቅን አስባለሁ ሀዘን ይሰማኛል ወዲያው ተመልሼ ሁሉን እረሳለሁ ለዚህ ዓለም ስብከት ልቤን እከፍታለሁ መኖርን እሻለሁ ልቤ ተለውጦ አንተን እንዲያከብርህ ከሁሉ አብልጦ ዓለት አይሁን ይቅር ይሰበር ከፊትህ ደንግጩ እነድመለስ ሲገስጸኝ ድምፅህ ስራው ድንቅ ነው እግዚአብሔር ስራው ድንቅ ነው ለእኔ ያደረገው ብዙ ነው እግዚአብሔር ስራው ድንቅ ነው ለእኔ ያረገልኝ ብዙ ነው እረዳቴ እርሱ ነው ከሰማያት እግዚአብሔር ጠባቂ ለእኔ ሕይወት ብርሃኑን በፊቴ የሚያበራ አምላኬ ድንቅ ነው የእርሱ ስራ በመንገዴ ሁሉ የሚመራኝ ስነሳም ስወድቅም የሚያስበኝ ማንም አልመጣልኝ ከወገኔ ከሁሉም ይበልጣል እርሱ ለእኔ የዕዳዬን ደብዳቤ ውድቅ አድርን ሕይወቴን መራልኝ ወደ በጎ ኸረ እንደ እግዚአብሔር ማን ይሆናል እርሱን ለሚፈሩት ይታመናል አንድ ቀን አስቤ ተጨንቄ ለመኖር አልቻልኩም ተጠንቅቄ ሁሉን ነገር ለእርሱ ትቼዋለሁ በምህረቱ ጥላ እኖራለሁ በረከትህ ይደር በረከትህ ይደር በሁላችን የዝማሬ ጸጋህ ዳዊት አባታችን ምስጋና እንድንሰዋ እኛም ለአምላካችን በገና የያዙበት እጆቹ ጠንከረው ጎልያድን ጣሉት ጠጠርን ወርውረው ከበሮ የመታበት ከንዶቹ በርትተው አንበሳን ገድለዋል ግልገል ከአፉ ነጥቀው ከፉ መንፈስ ከሰው የሚያስወግደው የሳኦልን ህመም የሚፈውሰው የበገና ምስጢር የዝማሬ ቃና በእኛም ይደርብን ልጆችህ ነንና አልል በሉ እንድታሸንፉ ድምጽንም አሰሙ ቅጽሩን እንድታልፉ የመዝሙር ነጎድጓድ ወህኒውን ይከፍታል ብርሃናዊው መላዕከ ከሰማይ ይመጣል ከንቱ ነኝ ከንቱ ነኝ የከንቱ ከንቱ ነኝ ዋስትና መከታ እግዚአብሔር ካልሆነኝ ተስፋዬ የሚሆነኝ ሕይወት የሚሰጠኝ እግዚአብሔር ብቻ ነው የሚያስተማምነኝ አምላኬ ብቻ ነው የሚያስተማምነኝ እኔ ንጉስ ነበርኩ በከብር ያጌጥኩኝ ሁሉን በምድር ላይ በጥበብ ፈፀምኩኝ የዚህ ዓለም ደስታ ምንም አላዋጣኝ በመጨረሻ ግን በሞት ተወሰድኩኝ ከጸሐይቱ በታች አዲስ ነገር የለም ሰዎች ይደከማሉ እስከ ዘለዓለም ጥበብን ፍለጋ ደከሜ ነበረ ሁሉም ከንቱ ሆኖ በመቃብር ቀረ ከእኔ አስቀድመው የከበሩ ሁሉ አፈር ተጭኗቸው ከመቃብር አሱ እብደትና እውቀት ሁሉን አወቅኳቸው ምንም ቋሚ የለም ሁሉም ከንቱ ናቸው ልቤን የሰጠሁት ተስፋ ያደረኩት አልጨበጥ ብሎኝ አለሁኝ ስታከት የጥበብም ብዛት ለትካዜ ሰጠኝ እኔ በዚህ ዓለም እጅግ ጎስቋላ ነኝ ልቤንም ፈተንኩት በደስታ ብዛት የዚህን ዓለም ለውጥ ጣዕሙን አቀመስኩት ሳቅም በልቤ ውስጥ ይፍለቀለቅ ነበር ሁሉም ከንቱ ሆኖ ገብቶ ከመቃብር ደስ ይበለን ደስ ይበለን እልል በሉ አልቀረም ተቀብሮ ተገኘ መስቀሉ በብርሃን መላት ዓለምን በሙሉ ምን ቢተባበሩ ምቀኞች ቢጥሩ ቅዱስ መስቀሉንም ሸሸገው ቢሰውሩ አልቻሉም ሊያጠፉት ምን ቢተባበሩ በተራራ ተሰውሮ ለዘመናት ተጥሎ በተንኮል ተደብቆ ከኖረበት ተገለጠ እነሆ በደመና እሳት ኢሌኒ ናት ይህን መስቀል ያስገኘችው ደመራን በጥበብ በቦታው ያስቆመችው የተንኮልን ተራራ ያስቆፈረችው ታሪካዊ የከርስቶስ ህያው መስቀል ይኸው ተገለጸ በከብር በግሩም ኃይል ምንጊዜም ሲያበራ እንዲህ ይኖራል ገሊላ እትዊ አመቤቴ እስከ መቼ ባዕድ ሀገር ትኖሪያለሽ ገሊላ ግቢ ሀገርሽ ገሊላ ግቢ ገሊላ ግቢ ሀገርኪ ገሊላ እትዊ እመቤቴ ማርያም ገሊላ እትዊ ስደቱ ይበቃሻል ገሊላ እትዊ ሔሮድስ ምቷል ብሎ » ገብርኤል ነግሮሻል በእሳት ሰረገላ ዑራኤል ይመራሻል የዝናቡ ጌታ ገሊላ እትዊ እናት ሆነሸ ሳለ ገሊላእትዊ ሰይጣን በሰው አድሮ እያስከለከለ ውሃ ጥም ጸንቶብሽ አፍሽ ደርቆ ዋለ ይበቃል እናቴ ገሊላ እትዊ ርሃብ ጥማትሽ ገሊላ እትዊ ሒጂ ወደ ገሊላ ወደ ዘመዶችሽ የሰማዕታት አከሊል የጻድቃን እናት ባርከሽ ሰጠሻቸው ነ መከራ ስደት ኦኦ እኛም ይታደለን የአንቺው በረከት » ገጽሽ ብሩህ መልካም ገሊላ እትዊ ልከ እንደ ፀሐይገሊላእትዊ እግዝትነ ማርያም እሙ ለአዶናይ አይገባም ለአንቺ መከራ ስቃይ ተስፋችን ነህ አንተ ተስፋችን ነህ አንተ እስከ ዘለዓለም የድንግል ማርያም ልጅ መድሃኒዓለም ደምህን አፍስሰህ ስጋህን ቆርሰህ ብሉ ጠጡ ብለህ ለዓለም ሰጠህ የዘለዓለም ሕይወት እንድናገኝ ሆነ በመድሃኒዓለም ሁሉም ተከወነ ደሙን የረጨኸው ቅዱስ ዑራኤል ኢትዮጵያን ቅረባት ትሁን ባለሟል በደሙ ተባርካ በዑራኤል እጅ ዛሬም ከእርሷ ጋር ነው ሆኗት አማላጅ ጸሎትህ ኢትዮጵያን እጅግ ቀደሣት ሃያሉ ዑራኤል መቼም አይተዋት የሰው ልጅ ቸግር ከሚያስወግድ መላክ አንዱ ዑራኤል ነው ምድራችንን ይባርከ ይመስገን ቸር አምላከ አሜን ይሁን አሜን ሃሌ ሉያ ሰላምን ለግሣት ለኢትዮጵያ ምስጋና ነው ስራዬ ምስጋና ነው ስራዬ በዘመኔ በአድሜዬ ለዋለልኝ ውለታ ምን ልከፈለው ለጌታ ትላንትና ጥልቁ ነበረ መኖሪያዬ የማዳኑ ቀኑ ደረሰ የጌታዬ አራቁቴን ሸፍኖልኛል በብርሃኑ ምግቤ ሆኗል ስሙን ማወደስ በየቀኑ አልተራብኩም አልተጠማሁም በዘመኔ ምግበ ስጋ ምግበ ነፍስ ነው ጌታ ለእኔ ተበጥሷል የእሳቱ ገመድ ሰንሰለት አልረሳውም የእርሱን ውለታ ብድራት ማን ያፈቅራል እስከ ሞት ድረስ ዋጋ ከፍሎ ማን ያድናል ባለስልጣኑን ሞትን ገድሎ አማኑኤል በፍቅሩ ጸዳል ምድርን ከድኖ ስው አድርጎኛል የማይሆኑትን ሁሉ ሆኖ እንዴት ብዬ ፍቅሩን ልግለጸው እንዴት ብዬ ስለ እጆቹ በአንባ ጨቀየ መኝታዬ በእርሱ ቁስል ነፍሴ ወጥታለች ከመከራ በዝማሬ ስሙን ማከበር ነው የእኔ ስራ አበባየሆሽ እሰይ ደስ ደስ ይበላችሁ ቅዱስ ዩሐንስ መጣላችሁ ደስ ደስ ይበላችሁ ደስ ብሎን መጣን ደስ ብሎን ጌታ አለ ብለን ደስ ብሎን መጣን ደስ ብሎን ድንግል አለች ብለን አበባየሆሽ ቅድስት ባልንጀሮቼ ነ ቁሙ በተራ ነ በጎ ምግባርን ነ በዕምነት እንስራ ዛሬ ነው ቀኑ ነ መመለሻችን ይቅር እንዲለን ቸሩ አምላካችን አደይ የብርሃን ጮራ በኢትዮጵያ አበራ ድንግል ማርያምን ቅድስት አንለምናት ምህረት የሚሰጥ ንን ቃል ኪዳን አላት ጭንቀት ይርቃል ይቀርባል ሰላም ስሟ ሲጠራ የድንግል ማርያም አደይ የብርሃን ጮራ በኢትዮጵያ አበራ በህገ ልቦና ጥንቱን ፈጣሪን አውቀሽ ህገ ነብያትን ከዓለም ቀድመሽ ተቀበልሽ በብሱይ ኪዳን ለጌታ መስዋዕት አቀረብሽ ተስፋ ካረጉት ከአይሁድ ህገ ወንጌልን በፊት ይዘሽ ተገኘሽ በፊት ኢትዮጵያ ደስ ይበልሽ ትልቅ ጸጋ አለሽ የዓለምን በደል የዓለም በደል የሰውን ግፍ አይቶ ዘጠና ዘጠኙን መላዕከት ትቶ ጽድቅን ለመፈፀም በደልን አጥፍቶ የሰላሙ መሪ የሰላሙ ዳኛ አምላከ ተወለደ ተጠመቀ ለእኛ የሰማያት ሰማይ የማይችለው ንጉስ ተወለደ ተጠመቀ እኛን ለመቀደስ ተራሮች ደንግጠው ዘለሉ እንደ ፈረስ የሰላሙ መሪ የሰላሙ ዳኛ አምላከ ተወለደ ተጠመቀ ለእኛ ባህር ተጨነቀች ጠበባት መሬቱ ዮርዳኖስም ሸሸ አልቆመም ከፊቱ እንደ ተናገረ ዳዊት በትንቢቱ የሰላሙ መሪ የሰላሙ ዳኛ አምላከ ተወለደ ተጠመቀ ለእኛ ልጁ በዮርዳኖስ ጽድቅን ሲመሰርት መጣ በደመና ሰማያዊው አባት እየመሰከረ የልጁን ጌትነት የሰላሙ መሪ የሰላሙ ዳኛ አምላከ ተወለደ ተጠመቀ ለእኛ ወደ ማደሪያው ወደ ማደሪያው ገብቼ ልስገድ ለእግዚአብሔር ምስጋናን ላቅርብ ስለ ስሙ ከብር አድርጎልኛልና አመሰግነዋለሁ በአፀደ መቅደሱም እሰግድለታለሁ ከፊቱ ለመቆም ማልጄ እነሳለሁ በመከራዬ ቀን ሆኖኛል መከታ ቤቱም ተገኝቼ በፍጹም ደስታ የከንፈርን ፍሬ ልሰዋ በእልልታ አስር አውታር ባለው በበገና በመላዕከቱ ፊት ለማቅረብ ምስጋና የአፌንም ነገር ሰምተኸኛልና ለስሙ ልንበርከከ ለእርሱ እንደሚገባ ስዕለትን ልፈጽም ላቅርብለት መባ ወደ አደባባዩ በምስጋና ልግባ አሸበሽባለሁ ድምፄን አሰምቼ በቤተመቅደሱ ሌሊት ተገኝቼ እንደ ካህናቱ እጆቼን ዘርግቼ ሐመልማላዊት ሐመልማላዊት እጽ ሐመልማላዊት ሙሴ ዘሪያ ዘደብረሲና ማርያም ተወለደች የለመለመች እጽ የለመለመች ሙሴ ያያት በደብረሲና ማርያም ተወለደች ዛሬ ኦ ሚካኤል ኦ ሚካኤል ሊቀ መላዕከት በሃጢያት እንዳንወድቅ እንዳንሞት ፈጥነህ ተራዳን አጽናን በዕምነት ለያዕቆብ ነገድ ሚካኤል ለእስራኤል ጠባቂያቸው ነህ መላከ ኃይል ፍቅር አድለን ምህረት ቅዱስ ሚካኤል የእኛ አባት ነጸብራቃዊ ሚካኤል ተከህኖ ልብስህ ሚካኤል ሐመልማለ ወርቅ » ዓይኑ ዘርግብ ነ ፍቅርን አድለን ምህረት ቅዱስ ሚካኤል የእኛ አባት በስዕልህ ፊት ሚካኤል እሰግዳለሁ ሚካኤል ፈጥነህ አረጋጋኝ ነ አለሁ በለኝ ነ ፍቅርን አድለኝ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል የእኛ አባት መመኪያዬ ርስቴ መመኪያዬ ርስቴ የሆነች ድንግል ማርያም ለእኔ እናቴ ነች እናቴ ነች ስማጸናት ትመጣለች ወዳጄ ሆይ ትለኛለች መድሃኒቴ ስለሆነች የድህነት ምከንያት ነች የመስቀል ስር ስጦታዬ እናቴ ነች እመቤቴ ከለላዬ ። ወልደ አምላከ ምህረት ይዛ ነ መጣችልኝ የእኔ ቤዛ ነ በጌታ ቀኝ የምትቆመው እናቴ ነች ላመናት የምትቀርበው ንጽህት ቅድስት የሆነች የዓለም ንግስት እናቴ ነች ድንግል ማርያም መመኪያዬ እናቴ ነች አከሊሌ ነች አለኝታዬ ነ መንግስተ ሠማይ መግቢያዬ የምቀርበው ከጌታዬ ባንቺ እኮ ነው እመቤቴ እሠይ እልል በሱ እሠይ እልል በሉ ተገኘ መስቀሉ የጥል ግድግዳ አበባ የፈረሰበት አበባ ሰው ከእግዚአብሔር ጋር » የታረቀበት የእግዚአብሔር ልጅ የነገሰበት ኦኦ የሞት አበጋዝ የወደቀበት አይሁድ በቅናት አበባ መስቀሉን ቀብረው አበባ ጌታን መቃወም » ስለማይቸሉ ይኸው ተገኘ ነ ወጣ መስቀሉ ደጉ ኪረኮስ አበባ ሽማግሌው እሌኒን መራት በደመራው ጌታ በእርሱ ላይ በመስቀሉ ጭሱ ሰገደ ወደ መስቀሉ የዕምነት ምልከት አበባ መስቀል ነውና ተራራው ሜዳ ነ ሆነ እንደገና እንደተነሣ » ጌታን እንደካዱ ነነንድጓድ ወጣ » ከእጸ መስቀሉ እኛም በመስቀል አበባ እንመካለን አበባ በእግዚአብሔር ጥበብ » መች እናፍራለን ሞኝነት እንኳን » ቢሆን ለዓለም ኃይል እጸወነ ለዘለዓለም ግድግዳው ፈርሷል የልዩነቱ ምድርና ሰማይ ሆነ እንደጥንቱ ነፍስና ስጋ በእርሱ ታርቀዋል ህዝብና አህዛብ ወንድም ሆነዋል የመስቀሉ ፍቅር የመስቀሱ ፍቅር ሲገባቸው አመቤታችንን እናያታለን የመስቀሉ ፍቅር የገባቸው አመቤታችን አለች ከጎናቸው አባ ህርያቆስ አባታችን የመስቀሉ ፍቅር ቢገባው ልቤ አፈለቀ አለ መልካም ነገር ከእመቤቴ ጋር ሲነጋገር ከድንግል ማርያም ጋር ሲነጋገር ነይ ነይ እምዬ ማርያም ነይ ነይ ቤዛዊት ዓለም አንድ ወልዳ ስሙን አበዛቸው አንዱ ሀገር ስትሄድ አማኑኤል አለቸው ኢየሱስ አንድዬ » ለመናኒው ጸሎት ልዩ እጣን የዋሻው ሻማ ነሽ እመብርሃን መዓዛሽ ሸተተኝ ከግሸን ትናፍቂኛለሽ ምን ልሁን ትርቢኝማለሽ ምን ልሁን ዳዊት በመዝሙሩ ያነሳሻል የያዕቆብ ድንኳን ነሽ ይልሻል የእግዚአብሔር ድንኳን የሚሉልሽ እመቤቴ ማርያም አንቺ ነሸ ቤቴልሔም ስሔድ አይሻለሁ ቀራንዮ ስሔድ አይሻለሁ ፍጹም አትለይም ከልጅሽ የአንቺስ ልዩ ነው ፍቅርሽ ትህትናሽ ግሩም ትህትናሽ ግሩም ነው ደግነትሽም እናቱ ሆነሻል ለመድሃኒዓለም ንጽህት ስለሆነሸ አመቤቴ እንከን የሌለብሽ የፍጥረታ ት ጌታ ንን ባንቺ ያደረብሽ የድንግል መመረጥ ዜናው አስገረመኝ እሳቱን ታቀፈች የማይቻለውን ምርኩዜ ልበልሽ እመቤቴ ጥላ ከለላዬ ጋሻዬ ልበልሽ የኔ መመኪያዬ በዓለም እንዳልጠፋ ሕይወቴ መሮብኝ አንደ ወይን አጣፍጪው ድንግል ድረሽልኝ የምስራቅ ደጃፍ ነሸ አመቤቴ የሁላችን ተስፋ እሙነ ፀሐይ ጽድቅ የሁሉ ጠባቂ ድንግል የድል አከሊል ድንግል የጽድቅ ስራ ድንግል መሰላል ነሽ የተዋህዶ ተስፋ ገድሉ ተዓምራቱ ገድሉ ተዓምራቱ እጅግ ብዙ ነው ጣኦትን አዋርዶ የተሸለመው የተዋህዶ ኮከብ ተክለ ሐዋርያ አባ ተከለሃይማኖት ዘኢትዮጵያ ዳግማዊ ዮሐንስ ጠፍር የታጠቀ ንጹህ ባህታዊ ጠላት ያስጨነቀ የጸጋ ዘ አብ ፍሬ ዛፍ ሆኖ በቀለ በደብር ሊባኖስ መናኝ አስከተለ ደካማ መስሏቸው በአንድ እግሩ ቢያዩት ባለ ስድስት ከንፉ ተከልዬ የእኛ አባት እርሱስ አንበሳ ነው ትናገር ደብረ አስቦ ሌጊዮን ሲዋረድ እፍረት ተከናንቦ ከካህናት መካከል ሕሩይ ነው ተከልዬ መጣሁ ከገዳምህ ልሳለምህ ብዬ ኢትዮጵያዊው ቅዱስ አባ ተከለሃይማኖት ወልድ ዋህድ ብለህ ምድሪቷን ቀደስካት የባረከው ውሃ የረገጥከው መሬት ገላው ያረፈበት ሆኗል ጸበል ፅምነት ኑና ተመልከቱ ድውያን ሲፈቱ ይሰብካል ተከልዬ ዛሬም እንደ ጥንቱ ከብረ ቅዱሳን ከብረ ቅዱሳን ይዕቲ ከብረ ቅዱሳን ሙዳየ መና ግሩም ሙዳየ መና የቅዱሳኑ ከብር ነሸና አንሰጥሻለን ቅኔ ምስጋና የወለድሽልን የሕይወት መና ዝናብ ያለብሽ ታናሽ ደመና ትህትና ልብስሽ ፍቅር ውበትሽ ጽንስ የዘልላል ሰላምታ ድምፅሽ አሳቱን ወልደሽ እሳት ታቅፈሻል ሳንዘምርልሽ መቼ ይመሻል የፀሐይ መውጫ ምስራቅ ሆነሸ ታላቁን ብርሃን አየንብሽ አትጨልምም ሕይወታችን ልጅሽ እስካለ ፀሓያችን ሰዓሊለነ ሰላም ለኪ ተማህጸነ በኪዳንኪ ንኢ ርግብየ ምስለ ወልድኪ ሰማይ ወምድር ይወድስኪ እመቤቴ ማርያም እመቤቴ ማርያም እመቤቴ ባንቺ ያደረብሽ የሠራዊት ጌታ አመቤቴ ማርያም ይድረስሽ ሰላምታ ሕይወቱን የሰጠ ፍጹም ለሰላም ሁሉንም የሚችል ያለ በአርያም የአምላከ ማደሪያ ድንግል ማርያም ጌታ የመረጠሽ እስከ ዘለዓለም የምድር ባለ ጸጎች ሲማልዱ ፊትሽ የሰማይ መላዕክት ምስጋና ያቅርቡልሽ አህዛብ ይንበርከክ ለሃያሉ ልጅሽ ከብር ይገባሻል በእናትነትሽ ላንቺ ሲያስተላልፍ ገብርኤል ሠላምታ ከልዑል ተልኮ ከሠራዊት ጌታ ሰላም ላንቺ ይሁን ብሎ ያበሰረሽ አመቤቴ ማርያም ምስጋና ይድረስሽ እቴ ሙሽራዬ እቴ ሙሽራዬ ሰሉሞን ያለሸ እኔም ልበልሽ እናቴ እመ አምላከማርያም ጊቢ በቤቴ ሁሉም ሰው ለራሱ ወንበር ሲዘረጋ የከብርን ሽልማት ለራሱ ሲያስጠጋ ድንግል እንደ ባሪያ ውሃ ተሸክመሽ ጌታን በትህትና ታገለግያለሽ ወርቀ ዘቦ ለብሰው በቤቱ ከሞሉት በሀርና በእንቁ ከተንቆጠቆጡት በሰው ፊት ያማሩ ብዙ ሆነው ሳለ ጌታ ግን ወደደሽ እናቴ ነሸ አለ አሳድጐሽሸ ሳለ መልአኩ መግቦ ተሸልመሽ ሳለ በዝቶልሽ ተውህቦ እጅግ በትህትና ስላገለገልሽው አንደ ኪሩብ መላዕከ ጌታን ተሸከመሽው የባሪያውን ውርደት ተመልከቷልና ለወለድሽው ንጉስ ይድረሰው ምስጋና ከልብ የወጣ እንጂ ከንቱውን አይደለም ብጽዕት እንላለን እኛ ዘለዓለም ካንተ የሆነው ካንተ የሆነው መልካም ነው ሁሉን በጊዜው ስትሰራው ካንተ የሆነው መልካም ነው የኑሃሚን ርስት ሞአብ አይደለችም ለምለሙን አንጀራ ስቡን ብታበቅልም በሙላት ወጥታችሁ ባዶ አትመለሱ የእስራኤልን ቅዱስ ቃልኪዳን አስታውሱ ሩት አትለፊ የቡኤዝን እርሻ ጌታ ፈቅዶልሻል የእንጀራሽን ድርሻ ያለኝ ይበቃኛል ብለው ለሚያምኑት እጅግ አትርፈዋል ሰላም በረከት እስማኤል አይደለም የእግዚአብሔር ስጦታ አብርሃም ሆይ ጽና ባለህበት ቦታ ሰላም እና ፍቅር ይዞ የሚመጣው ይስሐቅ ይወለዳል ቢዘገይም ጊዜው ሰዶም ብታበቅል ለምለሙን ቄጤማ ለእግዚአብሔር ልጆች መቼም አትስማማ ድንጋይ እንኳን ቢሆን የአብርሃም ርስት ጠግበናል ልጆቹ ማርና ወተት አማላጅ ነው በፍጡራንና ፈጣሪ መካከል ድርሻ የተሰጠህ ሰውን ለማገልገል ተራዳኢ መላዕከ ጠባቂ የእስራኤል የመላዕከ አለቃ ስሙ ነው ሚካኤል አማላጅ ነው ሚካኤል የአምላከ ባለሟል ለእነ ሙሴ ለሕዝበ እስራኤል ፈርኦን በእስራኤል ላይ በትዕቢት ተነስቶ ቢከታተላቸው ጦሩን አስነስቶ ይመራቸው ጀመር ሚካኤል በፋና ሌሊቱን በብርሃን ቀኑን በደመና ከባህር ያወጣኸው ጸጋ ዘአብን ከአረመኔው ንጉስ እግዚእ ሐሪያን ከልለህ የጠበቅህ በብዙ ተዓምራት አኛንም ጠብቀን ከበደል ከሃጢያት በአፎሚያ ላይ ሲፎክር ጠላት ፈጥነህ የደረስከው ሊቀ መላዕከት እኛንም ጠብቀን ከክፉ ከቅሰፍት ፈጥነህ ድረስልን ሁነን ረዳት መልአኩ ሚካኤል አማላጃችን አንለምንሃለን እንድትጠብቀን አምላከ በፍርድ ቀን ጻድቃንን ሲጠራ ዋስ ጠበቃ ሁነን ሚካኤል አደራ እልፍ አእላፋት እልፍ አእላፋት ወትእልፈት ቅዱሳን ንጹሃን መላዕከት ቆሙ ለአገልግሎት ጸንተው በአንድነት ቅዱስ አምላከ በማለት ኢዮር ራማ ኤረር የመላዕከት ሀገር የሐይማኖት የፍቅር የምልከት ከር አውነት የታየብሽ የመላዕከ ከብር አንጽና ሲል ገብርኤል በአለንበት ቦታ በሳጥናኤል ነገድ ነበረ ሁካታ ግማሹ እየካደ ቀሪው ሲያመነታ የሳጥናኤል ምኞት እንደ አበባ ረግፎ ሚካኤል ተሾመ በዕምነት ተደግፎ ሳጥናኤል ወደቀ ጸጋውን ተገፎ ቅዱሳን መላዕከት በዕምነት የጸናችሁ በታላቅ አከብሮት ሰላም እንበላችሁ ስግደት ወበጸጋ እንስገድላችሁ ድንግል መከራሽን ድንግል መከራሽን ጥቂት ላስታውሰው በሔሮድስ ዘመን ፍጥረት ያለቀሰው አንቺ የአምላከ እናት ደግሞም እመቤት እንደ ችግረኛ ተነሳሽ ስደት እረ ለመሆኑ እንዴት አለቀልሽ ስትንከራተቺ በረሃን አቋርጠሽ ይገድሉታል ብለሽ ለልጅሽ አስበሽ በግብፅ በረሃ መከራሽን አየሸ መከራሽን አዛኝቷ ማርያም በጠራሁሽ ጊዜ እንድትደርሽልኝ በመከራ ጊዜ መከራን ያየ ሰው መቼም አይጨከንም አትጨከኝብኝ አደራሽን ማርያም አደራሸን አቤት የዚያን ጊዜ ያየሽው መከራ ያለቀስሽው ለቅሶ ጭራሽ አይወራ የአማኑኤል እናት አንቺ መከረኛ እድሜሽን ጨረስሸው ሆነሽ ሀዘንተኛ ሀዘንተኛ ኢትዮጵያ ሆይ ኢትዮጵያ ሆይ እግዚአብሔርን አመስግፒ ከህዝብሽ ጋር እልል በይ እጆችሽን በበረከት ስለሞላ ስላዳነሽ በጭንቅ ቀን ከሞት ጥላ እግዚአብሔር ብርሃንሽ ስለሆነ ከአስፈሪው ቀን ልጆችሽን ስላዳነ ኢትዮጵያ ሆይ እግዚአብሔርን አመስግፒ በሸብሻቦ እልል በይ በሽብሻቦ ለአምላክሽ ዘምሪለት ስብራትሸን ይጠግናል በምህረት ለህዝብሽም እግዚአብሔር ኃይላቸው ነው በስቃይሽ የጎበኘሽ መመኪያቸው ሕዝብህን ባርከ ለዘለዓለም ጠብቃቸው በጽድቅህም ከፍ አድርጋቸው የምስጋና ነጎድጓድ ከአፍሽ ይውጣ ድሮም ቢሆን እግዚአብሔር ነው ያንቺ ዕጣ ቅዱስ ሚካኤል ቅዱስ ሚካኤል ነፍሴ ሲጨነቅ ሲዝል ስጋዬ ፈጥነህ ተራዳኝ ዋስ ጠበቃዬ አንተ ስለሆንከ ሚካኤል የአምላከ ባለሟል ልመናህ ፈጥኖ ከአምላክ ያቀርባል የዋህ መላዕከ ነህ አዛኝ ለሰው ምልጃህ ፈጣን ነው ለምናምነው ደዌ የጸናበት ሚካኤል ባንተ ይድናል በአደባባይህ ምስከር ሆኗል ከቤትህ መጥቶ የተማጸነ በቃል ኪዳንህ ሕይወቱ ዳነ ከአምላከ ተሰጥቶህ ከብርህ ያበራል ለጎስቋላው ስው መጠጊያ ሆኗል ትልቅ ትንሹ ድሃው ሐብታሙ ለምኖ አግኝቷል ከአምላከ በስሙ በብሉይ ኪዳን ሚካኤል ከአምላክ ተልከህ ህዝበ እስራኤልን ነፃ ያወጣህ በአዲስ ኪዳንም ድንቅ ስራ አለህ በተዓምራትህ ትፈውሳለህ ባለመድሃኒት ያቃተውን ፈዋሽ ጸበልህ ሆኖኛል ኃይል እንደ መጻጉ ድህነት አገኘሁ ፈውሰኸኛል ባንተ ተመካሁ እንበረታለን ገና እንበረታለን ገና በጸጋው ተደግፈን ወልድ ዋህድ እያልን ዓለምን እንከድናለን ጴጥሮስ የመሰከረው ዓለት ነው መሠረቱ የአባቶቻችን አምላከ የዋጀን በስቅለቱ ሲጠብቀን ይኖራል ከወጣንበት ቦታ እናመልካለን እርሱን በፍቅር በደስታ ሲገሉን ሲያሳድዱን በቁጥር እንበዛለን ሲንቁን ሲያዋርዱን በስሙ እንከብራለን የሲአልም ደጆች አይችሉንም እኛን የተክለሃይማኖት አምላክ ይችላል ሊያድነን ልፋታችንን ያያል የሰማይ አምላካችን ብዙውን እየሰጠን ጥቂቱን አንወስዳለን ጽኑ ነው ማይተባችን ሳይበጠስ ይኖራል የምናመልከው አምላክ በልባችን ይሰራል ተመስገን አምላካችን ዛሬ በዛን በፊትህ በአህዛብ ተራሮች ላይ ይመሰገናል ስምህ እያለፍን በጽድቅህ ዓለምን ልናቀና ጌታ ሆይ ቅደምልን ቃልኪዳን አለህና በዕምነታቸው በዕምነታቸው ዳኑ ከዚያ ነበልባል አናንያ አዛርያ ሚሳኤል ናቡከደነጾር ጨካኙ ንጉስ በባቢሎን ሀገር ጣኦት የሚያነግስ ወጣቶች ተነሱ በቅናት መንፈስ አናንያ አዛርያ ሚሳኤል ላሰራኸው ጣኦት አንሰግድም እያሉ በመንፈስ ቅዱስ ሐይል ልባቸውን ሞሉ አናንያ አዛርያ ሚሳኤል እንደ ሦስቱ ህፃናት በዕምነት ለሚቆመው መለዓኩን ይልካል አግዚአብሔር ሊረዳው ገብርኤል ከልኡል እጠበኝ ቆሸሻለሁ አጠበኝ ቆሸሻለሁ አምላኬ በድያለሁ ያለ እናት ያሳደግከኝ ያለ አባት የጠበቅከኝ ያን ሁሉ ዛሬ ረሳሁ እጠበኝ ቆሻሻለሁ ከድንኳንህ ብታስገባኝ ሞገስ ሰጥተህ የአፍኒንን ምግባር ይዝ አስቀየምኩህ ቅባ ሜሮን ያተምከበት ልጅነቴ እንዳይጎድፍ ጠብቅልኝ ቸር አባቴ ኃይል አኑረህ እንደ ሶምሶን በፀጉሬ ጎልያድን አስጥለኸኝ በጠጠሬ አቅም ቢያንሰኝ በስጋ ጦር ተሸንፌ ደጅህ መጣሁ የእንባ መባ በዓይኔ አቅፌ እንዳትረሳኝ በመዳፍህ ቀርጸኸኛል እንዳትተወኝ ያለ መጠን ወድደኸኛል ባትሰነዝር ልትቀጣኝ የሞት በትር የትዕግስትህ ሰሌዳ ነው ለኔ ከብር ከከንፈሬ ጥበብ ጽፈህ ቅኔ ሲፈስ በመታበይ አሳዘንኩት ያንተን መንፈስ ፍቅር ግተህ በእቅፍህ ሥር ያሳደግከኝ አእባከህን በበደሌ አትቅሰፈኝ ተመስገን እንበል ተመስገን እንበል ተመስገን በድል አሳልፈህ ያንን ዘመን አሳይተኸናል ይህን ተመስገን ጀርባችን ቢቆስልም በዱላቸው ተገልጦ ባያልቅም መዝገባቸው የጠራን በደጁ ተከለን ዓይናቸው እያየ ባረከን ተመስገን መቼ ነው እያልን ናፍቀን ነበር ንጋትና ጀንበር ስንቆጥር ይኸው ሞት በቃል ታረደና ልባችን ታመነ በአንተ ጸና ተመስገን ግብፅን ጥለን ወጣን ሲኦልን ባህሩን ተሻገርን እሳቱን ኢያሪኮም ፈርሷል በዝማሬ ነገም ድሉ ያንተ ነው እንደ ዛሬ ተመስገን ጨለማው አለፈ ፀሐይ ወጣ ጠላት ተሸነፈ ሃይሉን አጣ ጌትነት ውዳሴ ከብር ማዳን በዙፋኑ ላለው ለአርሱ ይሁን ብርሃኔና መድሃኒቴ ነው ጌታ ብርሃኔና መድሃኒቴ ነው የሚያስደነግጠኝ የሚያስፈራኝ ማነው አያሳስበኝም የሳኦል ጥላቻ ልቤ አይደነግጥም በጎልያድ ዛቻ የምታመንበት ስሙ ጋሻዬ ነው ኃይልና ብርታቴ ጌታ ጉልበቴ ነው ሞገስ ይሆነኛል በነገስታቱ ፊት እመሰከራለሁ ስሙን ያለ ፍርሃት አያስጨንቀኝም ሞትና መከራ ሁሉን የሚችለው አለ ከእኔ ጋራ ጻድቃንን በገዳም የሚያበረታቸው ሰማዕታትን በደም እንዲህ ያጸናቸው አሁንም ይሰራል የብረሃን ጌታ ስሙን ተሸከሞ በፅምነት ለበረታ ከስም ሁሉ በላይ የሚበልጥ ስም ይዚል የማመልከው አምላከ ከሁሉም ይበልጣል ምንስ እሆናለሁ ስሙን ተደግፌ በኢየሲስ ከርስቶስ ጥላ ሥር አርፌ በጌቴሰማኔ በጌቴሰማኔ በአታከልቱ ቦታ ለኛ ሲል ጌታችን በዓለም ተንገላታ አዳምና ሔዋን ባጠፉት ጥፋት እኛም ነበረብን የዘለዓለም ሞት መስቀል ተሸክሞ ሲወጣ ተራራ ይገርፉት ነበረ ሁሉም በየተራ በአምላከነቱ ሳይፈርድባቸው እንዲህ ሲል ጸለየ አባት ሆይ ማራቸው በረቂቅ ስልጣኑ ሁሉን የፈጠረ በሰው እጅ ተገርፎ ሞተ ተቀበረ ድንግል አልቻለችም አንባዋን ልትገታ እያየች በመስቀል ልጄ ሲንገላታ ፍቅሩን የገለጸው ተወልዶ በስጋ ኢየሱስ ከርስቶስ አልፋና ኦሜጋ አልፋና አሜጋ አልፋና አሜጋ ፈጣሪ የሆንከ በከሐዲዎች እጅ ተይዘህ ቀረብከ ተገፋህ ተደፋህ በጥፊ ተመታህ አእየደበደቡህ ከርስቶስ ሆይ አሉህ ጽድቅን ስለሰራህ በወንጀል ከሰሱህ ለአዳም ቤዛ ብለህ ብዙ ተንገላታህ ቅድሳት አጆችህ የፊጥኝ ታስረው አንደበግ ተጎተትህ ብትምራቸው የትም ቦታ ያለህ ሁሱን የምታውቅ ፊትህን ሸፈኑህ ለመመጻደቅ በአውደ ምኩራብ ከጳጺላጦስ ዘንድ አሳልፈው ሰጡህ አጋልጠው ለፍርድ ከሐና ቀያፋ ከመሳፍንቱ ደጅ ከነሔሮድስ ዘንድ አቀረቡህ በአዋጅ ግርፋት ሕማሙ አልበቃ ብሉህ በመስቀል ላይ ልትውል ተፈረደብህ ሳዶርና አላዶር ዳናትና አዴራ ተፈልገው መጡ ለችንካር በተራ አምስቱ ችንካሮች ቅንዋት መስቀል ወገኖችህ መጡ ሥጋህን ለማቁሰል የሰላም ባለቤት ደረትህ ተወጋ ሊያያዝ በችንካር እጅህ ተዘረጋ ምራቅ ተፋብህ ራስከን ሊጎዱ ግፈኞች አይሁዶች ባንተ ላይ ቀለዱ ጌታዬ ሆነህ ጌታዬ ሆነህ ደም ግባት አልባ ጀርባው በጅራፍ ስለኔ ደማ የኔን መገረፍ እርሱ ተገርፎ ከብር አለበሰኝ እርሱ ተገፎ በሀሰት ሸንጎ ወጥመድ ተጠምዶ ጌታ ተያዘ ሕይወቴን ፈቅዶ ከፉዎች ቢያዩት እንደ ወንበዴ ለእኔ ግን ሆኗልለ መውጫ መንገዴ ታስረሃን ስለኔ ኢየሱስ መድህኔ ሲዘብቱበት ምራቅ ሲተፉ የማይደፈር ደፍረው ሲዘልፉ በከበቡት ፊት ቃል ከለከለ እኔ እንድናገር እርሱ ዝም አለ ተወጋህ ስለኔ ኢየሱስ መድህኔ ሕይወት መንጭቷል ተወግቶ ጎኑ ለከሳሾቹ ተርፏል ማዳኑ እጅ አግሩን ሚስማር ሲቸነከረው የሞትን እሾህ ከእኔ ነቀለው ተወጋህ ስለኔ ኢየሱስ መድህኔ እርቃኑን ሆኖ ፈተው ልብሱን በምህረቱ ጠል ነፍሴን አርከቶ አለመለመኝ እርሱ ተጠምቶ ተጠማ ስለኔ ኢየሱስ መድህኔ በእጸ መስቀል ላይ በእጸ መስቀል ላይ በዚያ አደባባይ አምላከ ሆይ ጌታ ሆይ ተንገላታህ ወይ መስቀል አስይዘው ኪራያላይሶ ወደ ጎልጎታ ሲገርፉት ሲያዳፉት ስትንገላታ ያንን አቀበት ኪራያላይሶን ያንን ዳገት ጀርባህ ተገርፎ ስትቃትት አንተን እያዩ ሴቶች ሲያለቅሱ እናቶች ቀርበው ላብህን አበሱ መስቀል አስይዘው ኪራያላይሶን እንዲያ ሲያዳፉህ የቀሬናው ሰው ስምኦን አገዘህ የህያዋን አምላከ የህያዋን አምላከ ሙታን ሊያስነሳ በእኩለ ሌሊት ከርስቶስ ተነሳ ሙታን አይደለንም ከርስቶስ ተነሳ ህያዋን ነን እኛ በመስቀል ያዳነን ከሃጢያት ቁራኛ የተዋረድነውን ከርስቶስ ተነሳ ሊያከብረን ዳግመኛ ሞትን አሸንፎ ተነሳልን ለእኛ እናንተስ አትፍሩ ከርስቶስ ተነሳ አመከራቸኋለሁ የተሰቀለውን እንድትሹ አውቃለሁ ህያዋን ከሙታን ከርስቶስ ተነሳ ለምን ፈለጋችሁ እንደተናገረ ተነስቷል ጌታችሁ ከርስቶስ ሲነሳ ከርስቶስ ተነሳ በእኩለ ሌሊት አስቀድሞ ታየ ለመቅደላዊት የፍቅር እናት የፍቅር እናት የሰላም ይናፍቀኛል ስምሽን ሳልጠራው ስቀር ማርያም በሕይወቴ ውስጥ በኑሮዬ ቅደሚ ከፊት ከኋላዬ ተደላደለ ልቤ አንቺ አለሽና ከአጠገቤ ምኞቴም ይስመር ድብቅ ህልሜ ልለፍ ወጀቡን ተቋቁሜ የጌታዬ እናት ነሽ ኃይልን ያደርጋል ጸሎትሽ እንዴት እቀራለሁ ከመንገድ አደራ እናቴ አስቢኝ ለሚያስጨንቀኝ ጠላት ለሚያሳድደኝ አትስጪኝ ትላንትም ዛሬም አመስጋኝ ነኝ የለም ለነገ የሚያስፈራኝ ሜዳ ይሆናል ተራራ ልጅሸ ስላለ ከኔ ጋራ እንዴት እቀራለሁ ከመንገድ አደራ እናቴ አስቢኝ ለሚያስጨንቀኝ ጠላት ለሚያሳድደኝ አትስጪኝ በማህፀን ቅኔ በማህፀን ቅኔ ለማርያም ተሰማ ከተራራማ ሀገር በኤፍሬም ከተማ ዮሐንስ ይናገር በረሃ ያደገው ድንግል ስትናገር ምን እንዳዘለለው የእናቱ ማህፀን የቅኔ ርስት ሆነች ድንግል የአምላከ እናት ፊቱ ስለቆመች በሐሴት ዘለለ ዘመረ በደስታ ከድንግል ሲወጣ ታላቁ ሰላምታ በድንግል ማህፀን ስላየ ጌታውን ከመወለድ ቀድሞ ሰማነው መዝሙሩን ትንቢቱ ሲፈጸም በሆድዋ ሲነግስ ሰገደ ለአምላኩ የስድስት ወር ፅንስ ጀመረ ስብከቱን ገና ሳይወለድ ተፈጥሮ መች ቻለች ነብዩን ለማገድ አፉ ተከፈተ በታላቅ ምስጋና ከአናቱ ማህፀን ድምፅን አሰማና የዮሐንስ አናት ኤልሣቤጥ ገረማት ልጄ በማህፀን ቅኔ ሲቀኝላት ድምዷን ከፍ አረገች ዓለም እንዲሰማ ሞላት መንፈስ ቅዱስ ለመዝሙር ለዜማ ልቤ በእግዚአብሔር ጸና ልቤ በእግዚአብሔር ጸና አፌን አላቀኩኝ ለስሙ ምስጋና በጠላቶቼ ላይ አፌ ተከፈተ ማዳኑን አይቼ ልቤ ተደሰተ እንደ እግዚአብሔር ያለ ረዳት ማን አለ ደካማ ባሪያውን ስለተመለከተ ጠግበው የነበሩ እንጀራን ተራቡ ተርበው የነበር እንጀራን ጠገቡ መች ጎድሎብኝ ያውቃል አንተን ተደገፌ በአጆችህ በረከት ተሞልቷል መዳፌ እግዚአብሔር ይገድላል እንዲሁም ያድናል የኃይለኞችን ከንድ ሰብሮ ይታደጋል መካኒቱ ሐና ወለደች ሰባት ስራህ ይደንቀኛል በቀን በሌሊት ምስኪኑን ከጉድፍ ያነሳል ከምድር ይዘረጋለታል የከብሩን ወንበር ተመከረ ልቤ ሐናን ተመልከቶ እግዚአብሔር ለጋስ ነው ለጠበቀው ተግቶ ይበራል በከንፉ ይበራል በከንፉ ምልጃውም ፈጣን ነው የአምላክ ስም አለበት ስሙ ሚካኤል ነው ያሳደገኝ መልዓከ ዛሬም ከእኔ ጋር ነው ከፊቴ ቀደመ ደመናን ዘርግቶ እንዳልደናቀፍ ጉድባዎቼን ሞልቶ ዛሬ ላለሁበት ብርቱ ጉልበት ሆነኝ ሰው ለመባል በቃሁ ሚካኤል ደገፈኝ በእናቴ እቅፍ ገብቼ መቅደሱ አለሁ እስከዛሬ አጥሮኝ በመንፈሱ የሕይወቴን ሰልፎች አለፍኩ ከእርሱ ጋራ ተጽፏል በልቤ የሚካኤል ስራ በዚሪያዬ ተከሎ የእሳት ምሶሶውን ጽድቅ እየመገበ አሳደገኝ ልጁን የአምላኬን ምስጋና ዘውትር እያስጠናኝ እርሱ ነው ሚካኤል በመዝሙር የሞላኝ ፊት ለፊት ተተከሎ ከታናሺ መንደር ይሰማኝ ነበረ ቅኔው ሲደረደር የወስደኛል ደጁ እየቀሰቀሰ ታላቁን በረከት በውስጤ አፈሰሰ ሴኬምን እንዳላይ ከንፎቹን ጋረደ መራኝ ወደ ሕይወት መዳኔን ወደደ የሞአብን ቋንቋ ከአፌ ላይ አጥፍቶ በጸጋው ቃል ቃኘኝ በበረከት ሞልቶ ዘምር ዘምር አለኝ ዘምር ዘምር አለኝ ልቤ ተነሳሳ የአምላኬን ቸርነት እንዴት ብዬ ልርሳ ያደረገልኝን እንዴት ብዬ ልርሳ የሚቃጠለው ስብ በፊትህ ምንድን ነው ሰማይና ምድር ሁሉ ገንዘብህ ነው ያለኝን ሰብስቤ ባኖረው ከፊትህ ዋጋ አይሆንም ጌታ ስለ ቸርነትህ ይበዛል ይሰፋል የእግዚአብሔር ምስጋና አይቆምም በዘመን ማዕበል ነውና እንኳን ድንጋይ ቀርቶ ጋራው ቢናድብኝ የከንፈሬን ፍሬ ማንም አይወስድብኝ የጳውሎስ የሲላስ መከራ ቢጸና አልተውም ቅኑውን የአምላከን ምስጋና ሊያስጥለኝ አይችልም እስር ሰንሰለት አለብኝ ውለታ የሰማዩ አባት የተደረገለት ብዙ የተቀበለ ይኖራል በፍቅሩ እየተቃጠለ ከብሬን ሁሉ ትቼ ልዘምርልህ ይህ ነው ችሎታዬ ላንተ የምሰጥህ አንድ አድርገን አንድ አድርገን ጌታ ሆይ አንድ አድርገን ሰላምህን ፍቅርህንም ለግሰን ቤተ ከርስቲያን ሆይ ምነው ተረበሸ አንድነትሽ ጠፍቶ ሰላምን አጣሽ አንደኛው ሲጠቅምሽ ሌላኛው ሲጎዳሽ ብዙ ልጆች ወልደሽ የወላድ መካን ሆንሽ በዘርና ጎሳ ስንከፋፈል ቅጥራችን ፈረሰ በጠላታችን መሳለቂያ ሆነን በየአደባባዩ ልዩነትን አይተው ብዙዎች ተለዩ ላያችን የሚያምር ልስን መቃብሮች አስመስለን ያለን የሀሰት አማኞች በመካከላችን ፍቅርን አስወጥተን እንደ ርብቃ ልጆች እንገፋፋለን ለዕምነት ያልቆመው በውሸት ሲከሰን አንድነት ሳይኖረን ዘመንን አስቆጠርን ያ ጥቅም ፈላጊው ሰምን እያጠፋ ለስጋው የሚሆን ርስቱን አሰፋ በአምላካችን አንጻር በአምላካችን አንጻር እንዘምራለን በእግዚአብሔር ቅዱሳን በግርማ ተከበን ሠማይ ተከፈተ ደስ ይበለን ማሕሌት ተሰማ ዛሬ ተከበናል በመለኮት ግርማ በሰማይ ተሰማ የመላዕከት መዝሙር የሠላም የደስታ የእውነት የፍቅር ደመና ከበበን ድንግል ተደሰተች የሕዝቡን መመለስ ትመለከታለች ታላቅ ደስታ ነው በሰማይ ሠራዊት ሰይጣን ድል ተነስቶ እኛ ስንባረከ ሰዎች አልል በሉ ውስጣችን ይታደስ አምላከ ከእኛ ጋር ነው በልባችን ሊነግስ ፈተና ወጀብ ቢበዛ ፈተና ወጀብ ቢበዛ አይተናል ህዝቡን ሲያበዛ በሕይወት አንዴ ጠርቶናል አግዚአብሔር መች ይተወናል ፍቅር ነው የናርዶስ ሽቶ ወደደን ተሰቅሎ ሞቶ ነጎድጓድ መብረቅ ቢሆንም በሕይወት አለን አሁንም መኳንንት ደጁን ከፈቱ የጸጋው ፈልቷል ዘይቱ ተራግፏል ሸከማችን ምህረቱ ቢፈስልን ተጽናንቷል አርፏል ልባቾን በእሳት ታጥሯል ቅጥራቾን ብንወድቅም አንሸነፍም ይዘናል የአምላካችን ስም ሕይወት ነህ የጽድቅ ጥላ ያውቅሃል ቃል የተመላ ነህ አንተ ጣፋጭ ምግባችን እግዚአብሔር ቸሩ አምላካችን ድንግል ትንሣኤሽን ድንግል ትንሣኤሽን እስከምናይ ድረስ ገብተናል ሱባኤ በአንድነት በመንፈስ ለእኛ እስከሚገለጥ ቶማስ ያየው እውነት አንወጣም ከደጅሽ ኪዳነ ምህረት ሞትን የረገጠ ልጅሸ ካንቺ ጋር ነው ውጦ የሚያስቀርሽ የቱ መቃብር ነው የእርገትሽን ዜና ከቶማስ ሰምተናል ትንሣኤሽ እውነት ነው ሰበንሸን አይተናል ሞትማ በሞት ተሸንፋል በአንቺ ላይ አንዴት ኃይል ያገኛል ልናየው ወደድን የቶማስን ከብር ለምን ተሰወረን የትንሣኤሽ ምስጢር በራችንን ዘግተን በጸሎት ወድቀናል ተገልጠሽ አብሪልን ልጆችሽ ናፍቀናል ሞትማ በሞት ተሸንፏል በአንቺ ላይ እንዴት ኃይል ያገኛል መዝሙረኛ አባትሽ ዳዊት ጽፎልናል ሞትን የማያይ ሰው ማን አለ ብሎናል ይህ እውነት በዘመን አንቺ ላይ ቢደርስም በሞት ተሸንፈሽ መቃብር አትወርጂም ሞትማ በሞት ተሸንፏል በአንቺ ላይ እንዴት ኃይል ያገኛል ቶማስ ከደመናው ወርዶ ሲያናግረን ስለሆነው ነገር እጅጉን ተመስጥን እኛም ይህን ከብር ተመኘን ለማየት ድንግል አሳስቢልን ኪዳነ ምህረት ሞትማ በሞት ተሸንፏል በአንቺ ላይ እንዴት ኃይል ያገኛል የአብ ቃል አከብሮሸ የአብ ቃል አከብሮሽ እናት ያደረገሽ እግዚአብሔር በቃሉ ፍጹም ያከበረሽ የምንመካብሽ መሰላል አንቺ ነሽ ቅድስና ለአንቺ ጽድቅም ለአንቺ ሆኖ ዓለምን የፈጠረ በአንቺ ተወስኖ የገነት ፍሬ ነሽ ሕይወትን ያፈራሽ አንቺን ለመረጠ አንቺን ለአጸናሽ ምስጋና ይድረሰው ለቸሩ አምላክከሽ አዳም የኖረብሽ የኤዶም ገነት ነሽ የኤፌሶን ወርቅ የሚፈልቅብሽ የግዮን ማዕበል ኢትዮጵያን የከበብሽ ዮርዳኖስ ሆነሽ አህዛብን ፈወስሽ በልጁ ቃልነት አብም አከበረሽ መዓዛሽን ወዶ ወልድ ዋህድ ዋጀሽ አብም በሰማያት በህሊናው ጻፈሽሸ መንፈስ ቅዱስ መጥቶ አንቺን አከበረሽ እመካብሻለሁ እመቤቴ ስልሽ ወልድ በመውደዱ ከአንቺ መወለዱን ንጹህ ሆኖ አግኝቶሸ ቅዱሱን ስጋሽን ሊቃሉ ማደሪያው ጽላቱና ታቦት በብሩህ ደመና ተመስለሽለት ከስጋሽ ተከፍሎ ከደምሽ ደም ወሰዶ ከነፍስሽም ነፍስ ፍጹም ተዋህዶ የእቲሳ አንበሳ የአቲሳ አንበሳ ተከልዬ ተነሳ ወገንህን ታደገው ከሃጢያት አበሳ ተኩላው ለምድ ለብሶ በእርግጥ መጥቷልና ጴጥሮስ ሆይ ዝም አትበል እንደ ጥንቱ ቅና ዮሐንስ ዝም አትበል እንደ ጥንቱ ቅና የዓለም ምናምንቴ የተባልከው ቅዱስ የዋሁ መነኩሴ አባ ሕርያቆስ ቅዳሴ ማርያምን ናና ዛሬ ቀድስ በዕጣኑ መዓዛ ድውያንን ፈውስ የወንጌል አንበሳ ጎርጎርዮስ ፍጠን ምሶሶው ሳይወድቅ መንጋው ሳይበተን መብረቁ አትናቴዎስ ሞገዱን ገስጸው አፈ ጉባኤያችን በመስቀልህ ዳኘው መርከቧን የሚያውከ መብረቅ መጥቷልና አምላካችን ፈጥነህ አድነን ቶሎ ና ጴጥሮስ ሆይ ቀስቅሰው ልንጠፋ ነው ብለህ ሞገዱ እያየለ ዝም አንዳይል ጌታ ከሳቴ ብርሃን ሰላማ ቶሎ ና ኖላዊ እረኛ ያስፈልጋልና ስጋውን የጎዳ ነፍሱን የጠቀመ ነቅ ጉድፍ የሌለው ግብሩ የታረመ ገብርኤል ኃያል ገብርኤል ኃያል መላከ ሰላም መላከ ብስራት የምታወጣ የእግዚአብሔርን ሕዝብ ከሚነድ አሳት ፍቅርህ ተስሏል በልባችን ፊትህ ቆመናል ባርከን ብለን የጽናታቸው ዝናው ሲሰማ ከዚያች ባቢሎን ከሞት ከተማ ህፃናት ሳሱ በራ ፅምነታቸው ቆመህ ተገኘህ መካከላቸው ውሃው ሲዘልል ቢያስደነግጥም በጋኖቹም ውስጥ ቢለዋወጥም ጸንተው ዘመሩ ልጅና እናቱ አንተ ስትደርስ ከዚያ ከእሳቱ ቂርቆስም ጸና ሞትን ሳይፈራ አንተ ሳላለህ ከነርሱ ጋራ አትፍሪ አላት ስለምን ትፍራ አምነው ድል ነሱት ያንን መከራ እኔም አምናለሁ አድነኝ ብዬ ቆመህ አማልደኝ ከቸር ጌታዬ ከፉውን ዘመን የማልፍበት ጽናትን ስጠኝ ድል ልንሳበት እኔም አምናለሁ አድነኝ ብዬ ጽላት ዘሙሴ ጽላት ዘሙሴ ዕፀጳጦስ ዘሲና ፀናጽል ፀናጽል ለአሮን ካህን እኸ እኸ ፀናጽል ለአሮን ካህን አልፌያለሁና እመቤቴ ያን ሁሉ መከራ ከኔ ጋር ስለሆንሽ እመቤቴ ስምሽን ስጠራ በዚያ በጭንቅ ቀን ድንግል እጅግ በሚያስፈራው ማን ያድነኝ ነበር ስምሽን ባልጠራ በሞትና ሕይወት መካከል ቢሆንም ታምርሽ አነሳኝ ማርያም አልተውሽኝም ድንግል አልተውሽኝም እጅግ የከበደ ነበረ ያገኘኝ ፈተና ታሪከ ሆኖ ቀረ እመቤቴ ባንቺ ዳንኩኝና ዙሪያው የሚያስፈራ ድንግል ጽኑ ነው ገደሉ በዚያ የወደቁ እንዴት ይተርፋሉ ስምሽ ድጋፍ ሆኖ ከሥር ተነጠፈ በሚያስደንቅ ምስጢር ሕይወቴ ተረፈ ሰዎች ፈረዱብኝ ሰዎች ፈረዱብኝ አንተ ግን አዳንከኝ አምላኬ ሆይ ተመስገንልኝ ሌላ ምን ቃል አለኝ ሊያልፉኝ አልወደዱም ነቄን ሊሰውሩ ሰዎች ፈጠኑብኝ በደሌን ሊያወሩ አንተ ግን ሰብስበህ በፍቅር ሸፈንከኝ በመተላለፌ አዝነህ ሳትለየኝ ይህ ፍቅርህ ሰበረኝ አጣበቀኝ ከአንተ ደጅህ ያወጣኛል ሁሴ እየጎተተ መርከሴን አውጀው ሲያነሱብኝ ድንጋይ ሰወረኝ ታምርህ ልጅህ ሳልሰቃይ ወደህ ስለማርከኝ ከፉዎች ተከዙ ይህ አይደለም ብለው የኃጢአት ደሞዙ ከአንተ በላይ ጌታ ማን ሊያውቀኝ ይችላል የፍቅርህን ሚዛን ማንስ ያዛባዋል ማዳንህ ይደንቃል ለወደኩት ልጅህ ምህረትህ ይደፋል ሁሌም በሚዛንህ እንደሰው አይታይ ፍርድህም ይለያል ለባርያህ አርነት በምህረት ፈርደሃል ፍቅር እየዘረዘርከ መንገዴን የጠረማህ ስለ ልጅህ ጽድቅን ለድህነት የፈረድክ እኔ አልፈርድብህም በሰላም ሂድ አልከኝ ዳግም እንዳልበድል በፍቅር እያየኸኝ ወደ ጽድቅህ ህጎች ነፍሴን አፈሳለሁ አንዲህ ከወደድከኝ ወዴት አሄዳለሁ አልለይም ካንተ ከፍቅር መድረኬ አመልካለሁ አንተን ፊትህ ተንበርከኬ ኪዳነ ምህረት እናቴ ኪዳነ ምህረት እናቴ አማልጅኝ እኔን ከልጅሽ የፍቅር እናት ነሽና አማልጅኝ አኔን ከልጅሽ የሰላም እናት ነሸና አማልጅኝ እኔን ከልጅሽ የተገለጠው ብርሃን ከምስራቅ የተወለደው በፍቅር ሰንሰለት አስሮ ዓለምን ሁሉ አዳነው እንደው ዝም ብሎ ይገርመኛል የአምላከን ሥራ ሳስበው ምከንያት አንቺን አድርጎ ይህንን ዓለም አዳነው በረሃውን ባሰብኩት ጊዜ የግብጽን አሸዋ ግለት አንቺ ትንሽ ብላቴና እረ እንዴት ቻልሸው በእውነት እንዲህ እናምናለን አንዲህ እናምናለን እንታመናለን አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ አንድ እግዚአብሔር ብሰለን የእግዚአብሔር አብ ፍቅሩ ይሰፋል ይረቃል ልጁን አስኪሰጠን እንዲሁ ወዶናል በደብረ ታቦር ላይ አርሱን ስሙት ላለው በመዝሙር ለቃኘን ምስጋና ይድረሰው አብርሃም ይስሃቅን አባት እንደሆነው አይደለም ልደቱ በአማን ልዩ ነው የተወለደ ነው ከቶ አልተፈጠረም ከአባቱ ጋር ቅድመ ዓለም የኖረ ሊያጽናናን የሚላከ ከአብ የሚወጣ በሃምሳኛው ዕለት ወደ እኛ የመጣ የራሱ የሆነ ፍጹም አካል ያለው ጳራቅሊጦስ ጌታ እግዚአብሔር አምላክከ ቅትዱስ ነው በዕደ ዮሐንስ ሲጠመቅ በማይ ወልድ አምላከ መሆኑን ስንሰማ ከላይ በአምሳለ እርግብ ወርዶ በርሱ የኖረው አካላዊው ቃል እስትንፋስ ሕይወት ነው ኢትዮጵያዊው ጻድቅ ኢትዮጵያዊው ጻድቅ ማነው ብዬ ጠየኩ በረከት ፈልጌ ልሳለመው ናፈኩ ከብሩን ልመሰከር ተፈታ ምላሴ ከደጁ ደርሼ ፍቅሩን በመቅመሴ በእቲሳ ምድር ዘር ሆነህ በቅለህ ተለየህ ለአምላከ ዓለምን ጥለህ ደብረ ሊባኖስ ህያው ምስከር ስለ አንተ ዝና ስለ አንተ ከብር ተሃይማኖት ወዳጄ ተባርኳል በአንተ ጓዳ ደጄ አከባሪው አምላከ ስላከበረህ ዛሬም ከእኛ ጋር በመንፈስ አለህ ደጅ እንጠናለን በትህትና የጻድቅ ጸሎት ሃይል አላትና ተሃይማኖት ፀሐይ ጸጋህ ይምጣልኝ ከሰማይ ወደ ለምለም መስከ ሰብከህ መራኸን የቃሉን ወተት አጠጥተኸን ያቀጣጠልከው የወንጌል ችቦ የአምላከ አድርጓል ትውልዱን ስቦ ተሃይማኖት ወዳጄ ተባርኳል በአንተ ቤቴ ደጄ ሰላሳ ስልሳ መቶ ያፈራሕ በደብረ አስቦ ቆመህ በአንድ እግርህ የመቶ ሎሚ መሻት ቀረና የጌታ መንገድ ጥርጊያውም ቀና ተሃይማኖት ወዳጄ ተባርኳል በአንተ ጓዳ ደጄ ባርከን ባርከን ባርከን ባርከን ልጆችህን ባርከን እኸ ቅዱስ መንፈስህ አንድ ሃሳብ አድርገን ባርኪን ባርኪን ልጆችሽን ባርኪን ድንግል ሆይ በምልጃሽ አንድ ሃሳብ አድርጊን ድንግል ሆይ በምልጃሽ ከልጅሽ አስታርቂን ጥሪህን ስንሰማ ወደ አንተ እንድንመጣ በሕግህ ልንኖር ከቤትህ ላንወጣ በሕይወት ስንደክም እንዳንጠፋ በዓለም አርዳን ፈጣሪያችን ቸሩ መድኃኒዓለም ባርከን ባርከን ተፈረደብን የባርነት ሕይወት መጣብን መርገም በመብል ምክንያት ሲኦል እስራት እኛ የዳንብሽ ድንግል ሆይ ምንጊዜም አይለየን ምልጃሽ ባርኪን ባርኪን አንድነት ስናጣ ፍቅር ስትመነምን በምግባር ስንደከም ሲጎል እምነታችን በስጋችን ፈቃድ ወደን አንዳንጠፋ በምህረትህ ጎብኘን አንተ ሁነን ተስፋ ባርከን ባርከን ንጽህተ ሕሊና ቅድስት እናታችን አሳስቢ ሁልጊዜ ስለ ሃጢአታችን ሊያድነን ነው እና ከርስቶስ በሞቱ አስምሪን እማምላክ ድንግል ወላዲቱ ባርኪን ባርኪን የአፎሚያ ረዳት የአፎሚያ አረዳት ነህ ሚካኤል ቅሩበ እግዚአብሔር የልዑል ፈጥነህ ድረስልን ስንጠራህ ሚካኤል ፊት ለፊታችን አምላከ ሰደደህ አቀናህልን መንገዱን ጠርገህ የቤሊሆርን ምክር እያፈረስከ ከልጆችህ ጋር ከነዓን ደረስክ ከእኛ ጋር ነበርከ አርባውን ዘመን እንጠራሃለን ሚካኤል ብለን በቃዴስ ከንፍህ ተዘርግቶልን ደመናው ባንተ ተጋረደልን አብረኸን ልትሆን ጌታ የላከህ አንተ ሚካኤል ታዳጊያችን ነህ ሙሴ ሲለየን ደጉ አባታችን ሚካኤል ነበርከ ከላይ መሪያችን የባርነቱ ጉዞ እስኪያበቃ እጅግ ረዳት የእኛ ጠበቃ ሳጥናኤል መከሮን የሐሰት ምከር ሊወስደን ሻተ ሙሴ መቃብር ስለማይጠቅመን አንተ ሰወርከው ምከሩን በታትነህ አስጎነበስከው የሰላምታሽን ድምፅ የሰላምታሸን ድምፅ ስሰማ እመቤቴ ሀዘኑ ጠፋልኝ በዛልኝ ሐሴቴ የሰላምታሽን ድምፅ ከተራራው ሀገር ከኤፍሬም ከተማ ልቤ ተረጋጋ ድምፅሽን ሲሰማ ቅድስት ኤልሣቤጥ ሆይ በጣሙን ታደልሽ የአምላኬን እናት አጽናኝ አገኘሽ ተገብቶኝ አይደለም ቃልዋን ለመስማት ፈቃዷ ሆነና ተሞላው ሐሴት አንተ የአግዚአብሔር ካህን በደህና ሂድ በለኝ የእመቤቴ ድምጺ ስንቅ አንዲሆነኝ የሰላምታሽን ድምፅ ነጎድጓድ ነው ቃሏ ነ እኔን ያጽናናኝ ቤተ መቅደስ ሆዷ ነው የሰማ ጸጋ መንፈስ ቅዱስ ይኸው ተሞላሁኝ ነ ምስጋና ለድንግል ለማቅረብ በቃሁኝ የሰላምታሽ ድምፅ በቅዳሴው መሃል ውብ ቃልሸ ይሰማል ሁሉም ተረጋግቶ አንቺን ያዳምጣል ያዘነ ያጽናናል ትካዜን ያጠፋል ድንግልን የሰማ በተድላ ይኖራል ተነሳልን ተነሣልን መድኃኒታችን ከዲያቢሎስ ግዞት ነጻ ሊያወጣን በመስቀል ተሰቅሎ ባፈሰሰው ደም ተደመሰሰልን የሃጢአት መርገም በጠንካራ ድንጋይ መቃብር ቢዘጋ ድል አድርጎ ተነሳ አልፋና ኦሜጋ ሞትን ድል አድርጎ ለተነሳው አምላክከ እኛን ከባርነት ለታደገን በአውነት ጌታዬ ተመስገን ሌላ ምን አላለሁ ለከበረው ስምህ ምስጋና አቀርባለሁ አልልታን እናቅርብ ለሃያሉ ንጉሥ ሞትን አጠፋልን እኛን ለመቀደስ ከባርነት ቀንበር እኛን አላቆናል በመስቀል ተሰቅሎ ሕይወቱን ሰጥቶናል የአዳም ልጆች ሁሉ እንዘምር በእልልታ ለሃያሉ እግዚአብሔር ለሰራዊት ጌታ እንዘምር ዘምሩ ሰዎች ደስ ይበለን ሞትን አሳፍሮ ጌታ ተነሳልን በንጹህ ደሙ በንጹህ ደሙ ያዳነን ከወደቅንበት ያነሳን ብዙ ነው የእርሱ ውለታ እንዘምራለን ለጌታ ቀና ብለናል በከብረ አንገቱን ደፍቶ በፍቅር ስለኛ ብዙ ሆኖልን የብርሃን አከሊል ደፋልን የዓለም መድሃኒት ጌታ ነው ጠላታችንን ያሰረው እርቃኑን ሆኖ ሸለመን እየደከመ አቆመን እርሱ በመስቀል ሲሞት እኛ ተፃፍን በሕይወት የዓለም መድሃኒት ጌታ ነው ጠላታችንን ያሰረው እስከ ሺ ትውልድ ይምራል ፍቅር ነውና ይራራል አይዝልም የእርሱ ትከሻ መጨረሻ ነው መድረሻ የዓለም መድሃኒት ጌታ ነው ጠላታችንን ያሰረው በደም ያጌጠ ልብስ አለው ከአማልከት ማንም አይመስለው ትውልዱ ማዳኑን ይስማ ነግሷል በፅዮን ከተማ የዓለም መድሃኒት ጌታ ነው ጠላታችንን ያሰረው ተዋህዶ ተዋህዶ ሃይማኖቴ የጥንት ነሽ የእናትና አባቴ ማህተቤን አልበጥስም ትኖራለች ለዘለዓለም የግብፅን ከተሞች በደም ገንብተናል በመግደል ጽድቅ የለም ሞተን ግን ኖረናል ማህተብሽን ፍቺው በጥሺው ቢሉኝ እኔስ ከነአንገቴ ውሰዱት አልኩኝ ጴጥሮስ ተሰቀለ ጳውሎስ ተሰየፈ ተዋህዶ እያለ እረ ስንቱ አለፈ ሌሎችም በእሣት በስቃይ አልፈዋል ዘመን የማይሸረው ታሪከን ጽፈዋል ፊተኛ ነንና እንዳንሆን ኋለኛ ሕዝቤ ተነቃቃ ተነሳ አትተኛ ጅብ ከሄደ ውሻ እንዳይሆን ጩኸቱ የተዋህዶ ልጆች አሁን ነው ሰዓቱ አይተን እንዳላየን ስንት አሳልፈናል የእርሱ ፍቃድ ይሁን ብለን ዝም ብለናል አሁን ግን ይበቃል ዝምታው ይሰበር ይገለጥ ይታወጅ የተዋህዶ ነገር እረድተሃልና እረድተሃልና ባህራንን ሜካኤል ጠብቀሃልና ቴዎብስታን አስታርቀን አማልደን ነ ከሰማያት ስትወረድ ሜካኤል ለሰው ልጆች ልትራራ በከብርህ የተነሳ መላው ምድር አበራ በመከራዬ ጊዜ ፈጥነህ የደረስከልኝ ከአምላኬ ተልከህ ከጭንቅ የገላገልከኝ አልተረዳሁትም በእጄ ያለውን የሞቴን ደብዳቤ የሸሸኩትን ልጨብጥ ስጣደፍ የሰይፉን ስለት የመላዕከት አለቃ አዳነኝ ከሞት ገና ህፃን ሳለሁ አሳድገኸኛል ከብዙ ፈተና አንተ አድነኸኛል አሁንም ጠብቀኝ ቸል አትበለኝ አባቴ ሚካኤል ልጄ ሆይ በለኝ ንቁም ንቁም በበሕላዊነ እስከ ንረከቦ ለመላዕከነ ገብርኤል አለ ለመላዕከቱ ጸንተው በመቆም አንዲበረቱ እንደ ሊባኖስ ዝግባ ከፍ ያሱ የጥፋት ልጆች ምድርን ቢሞሉ አብዝተን እንጩህ ስሙን አንጥራ እንጠብቅ ጌታን ለእኛ እስኪራራ ሐሰት ቢነግስም አውነት ተረግጦ ቃየል ሲነሳ ድንጋይ ጨብጦ ጸብ ክርከሩ ቢያነዋውጸን እንቁም በእምነት ትዕግስትን ይዘን ብርቱ ሰንሰለት በእኛ ላይ ቢከብድ በእሾህ ቢታጠር መሄጃው መንገድ አይናችን ቢያይም ሰላም ደፍርሶ መርዙን ይነቅላል እግዚአብሔር ደርሶ መናወጥ ቢሆን በመርከባችን ሞት ቢያጠላባት ጓዳ ደጃችን ግራ ቀኝ ሳንል ፍጹም እንጽና እግዚአብሔር እስርን ይፈታልና ደስታችን ሲርቅ ላንደርስበት ፊታችን ቢርስ በአንባ ጅረት የሚያረጋጋን በሃያል ቃሉ እግዚአብሔር አለ ያልፋል ይህ ሁሉ ምህረት ከአምላከህ ገና ሕጻን ሳለህ ጌታ መርጦሃል ተከለሃይማኖት ከብር ይገባሃል ኢትዮጵያ ሀገርህን አትተዋት ምህረት ከአምላከህ ለምንላት አንተ የደከምከበት ተሃይማኖት አውሬው ሰልጥኖብን ተሃይማኖት ያ መልካም አዝመራ ተፍገምግመናል እንከርዳድ ሞላበት » ተክልዬ አትተወን ተክለ አብ ቶሎና » ከአምላከ አስታርቀን አዝ የምንኩስናውን ተሃይማኖት ዛሬ በእኛ ጊዜ ተሃይማኖት ተግባሩን የፈጸምክ ከደቱ በርትቷል ጣኦታትን ሰብረህ መንጋ የሚጠብቅ ጠላትን ያሳፈርከ » አባት ያስፈልጋል አዝ ገድላት ታምራቷን ተሃይማኖት ለአንዲቱ ሃይማኖት ተሃይማኖት ንቀው ሲያቃልሉ ለቀደመቺቱ ስርዓቷን ጥሰው መከታ ሁንላት እናድሳት ሲሉ ዛሬም እንደ ጥንቱ አዝ ተኩላ ቤቱ ገብቶ ተሃይማኖት ዘመኑን ምሰሉ ተሃይማኖት ከህደትን ሲያስተምር » ቶሎ ድረስልን ሕዝቡን ሲያታልል አንተ ዝም አትበለን ፃድቃን ሰማዕታት ጻድቃን ሰማዕታት በሙሉ በአካለ በአካለ ስጋና በአካለ ነፍስ ያሱ ከፈጣሪ አማልደው እኛን ያስምራሉ የእግዚአብሔር አይኖቹ ጻድቃን ከማየት ጆሮቹም አይርቁም እነርሱን ከመስማት የጻድቅ ሰው ጸሎት ሃይልን ታደርጋለች በምልጃቸው ድነን የእግዚአብሔር መከራ ሳያሳቅቃቸው አሳትና ስለት ሳያስፈራራቸው ሰማያዊ ተስፋ ስለሚታያቸው በፈተና ሁሉ ጸኑ በአምነታቸው ሃጥኡ ነዌ እንኳን በሲኦል እያለ ስለ ወንድሞቹ ምህረት ከለመነ እናንተማ ጻድቃን በገነት ያላችሁ ምንኛ ትረዱን አምነን ስንጠራችሁ ቀዝቃዛ ውሃ እንኳን በጻድቅ ሰው ስም የሚያጠጣ ቢኖር ዋጋው አይጠፋም ብሎ እንዳስተማረ ጌታ በወንጌል አምነን እንፈጽመው ዋጋ ያሰጣል ቤተ ከርስቲያን ቤተ ክርስቲያን ባሕረ ጥበባት አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት ጸኸ አትመረመርም እጅግ ጥልቅ ናት በስጋዊ ጥበብ ለማወቅ ቢቃጣ የዕምነት መነጽሩን ይዞ ስላልመጣ አንዳንዱ በከህደት ፈጣሪውን አጣ እኸ አንዳንዱ በከህደት ፈጣሪውን አጣ የመስቀሉ ቃል ለእኛ የአግዚአብሔር ሃይል ነው ለማያምኑት ሞኝነት ነው ለእኛ ግን ሕይወት ነው እኸ ለማያምኑት ሞኝነት ነው ለእኛ ግን ሕይወት ነው አእንመሰከራለን ፈጣሪያችን አለ እንመሰከራለን አማኑኤል አለ አንዳንዱ ቢከደው እየተታለለ እኸ አንዳንዱ ቢከደው እየተታለለ እንመሰከራለን ማርያም አማላጅ ናት እንመሰከራለን ድንግል አማላጅ ናት ወላዲተ አምላከ መሰረተ ሕይወት አኸ ወላዲተ አምላክ መሰረተ ሕይወት እምድንግል አምድንግል ተወልደ አማኑኤል መጣ ተወለደ አማኑኤል ተወለደ የሠራዊት ጌታ ድምጹንም ሰማነው ይኸው በኤፍራታ የማይታይ ታየ አማኑኤል ተወለደ የማይዳሰሰው ሥጋ ማርያም ለብሶ በበረት አየነው እርቅ ተወጠነ በቤተልሔም ሐዘን ተደምስሶ ሰፈነ ሰላም ሰብኣ ሰገል መጡ አማኑኤል ተወለደ በኮከብ ተመርተው እጣን ወርቅ ከርቤ እጅ መንሻ ይዘው በቤተልሔም ተወለደ ተወልደ አማኑኤል እምዘራ ዳዊት ተወልደ አማኑኤል ማርያም ማርያም ደስ ይበልሽ በገብርኤል ሰላምታ ባንቺ ስላደረ የዓለሙ ሁሉ ጌታ የአምላከ ቸርነቱ ፈቃዱ ሲሆን ጨለማው ተገፎ ሲወጣ ብርሃን መድሃኒት ሲመጣ ሰይጣን እንዳፈረ የዜናው አብሳሪ ገብርኤል ነበረ ገብርኤል ዜናዊ ሐዲስ የአምላከን መወለድ ስጋን በመልበስ በቤተ መቅደስ ተቀምጣ ድንግል ሐርና ወርቁን አስማምታ ስትፈትል ገብርኤል ሲያበስራት ድንግል ስትሰማ በእርሷ ላይ አደረ የመለኮት ግርማ እውነተኛ መልአክ መሆኑን ስላየች ይሁንልኝ ብላ ቃሉን ተቀበለች አረ እንዴት ነው አቡኤ ክረ እንዴት ነው አቡኤ እረ እንዴት ነው ጻድቁ የሌጊዮን ጭፍሮች በስምህ አለቁ እረ እንዴት ነው አቡኤ እረ እንዴት ነው ጻድቁ በፆም በጸሎትህ በመብረቅ ወደቁ ገድሉ አንጸባራቂ ታምሩ የገነነ በረከት ያገኛል ኪዳኑን ያመነ ክረ እንዴት ነው አቡኤ እረ እንዴት ነው ጻድቁ ስለትን ይሰማል ጸበሉ ፈዋሽ ነው እረ እንዴት ነው አቡኤ እረ እንዴት ነው ጻድቁ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ለጠሩት አባት ነው እናቱ አከሌሲያ አባቱ ስምአን ምግቡ ምስጋና ነው ተሰጥቶታል ኪዳን መድሃኒቴ መድሃኒቴ ጌታ መድሃኒቴ መድሃኒቴ የዘላለም ቤቴ መድሃኒቴ በደለኛ ነበርኩ መድሃኒቴ ጌታ መድሃኒቴ ሃጢአቴ የበዛ ነ ኦኦ ታሪከ ተቀየረ ኦኦ አምላከ ሆነኝ ቤዛ መድሃኒቴ የዘላለም ቤቴ መድሃኒቴ ከካራን ተለየሁ መድሃኒቴ ጌታ መድሃኒቴ ነ አገኘሁ ነጻነት የአምላከን ፍቅር ር በገሃድ አየሁት መድሃኒቴ የዘላለም ቤቴ መድሃኒቴ አልተለየሽኝም መድሃኒቴ ጌታ መድሃኒቴ አሁን አውቄአለሁ ከብርህ ገናና ነው ለዓለም እነግራለሁ መድሃኒቴ የዘላለም ቤቴ አማላጄ አማላጄ ድንግል አማላጄ አማላጄ ከሀዘን ከሰቆቃ አማላጄ ድንግል አማላጄ ድኛለሁ ልጅሽ የእናትነትሽ ደርሶኝ ጥበቃሽ አማላጄ ድንግል አማላጄ አማላጄ እናቴ እልሻለሁ ስጦታዬ ለኔ ሁሉን አልፌአለሁ ኦኦ ቆመሽልኝ ጎኔ አማላጄ ድንግል አማላጄ አማላጄ ዘወትር ጠዋት ማታ አማላጄ ድንግል አማላጄ ስምሸን እጠረራለሁ አማላጅነትሽን ለዓለም እነግራለሁ አማላጄ ድንግል አማላጄ የመስቀሉ ነገር ሲገባን የመስቀሉ ነገር ሲገባን እመቤታችንን እናያታለን የመስቀሉ ነገር የገባቸው እመቤታችን አለች ከጎናቸው አባ ህርያቆስ አባታችን የመስቀሉ ፍቅር ቢገባው ልቤ አፈለቀ አለ መልካም ነገር ከእመቤቴ ጋራ ሲነጋገር ከድንግል ማርያም ጋር ሲነጋገር የመስቀሉ ነገር ሲገባን እመቤታችንን እናያታለን ነይ ነይ እምዬ ማርያም ነይ ነይ ቤዛዊት ዓለም አንድ ወልዳ ስሙን አበዛቸው አንዱ ሀገር ስትሄድ አማኑኤል አለችው አንድ ወልዳ ስሙን አበዛቸው አንዱ ሀገር ስትሄድ ኢየሱስ አለችው አንድ ወልዳ ስሙን አበዛቸው አንዱ ሀገር ስትሄድ አንድዬ አለችው ለመናኒው ጸሎት ልዩ እጣን የዋሻው ሻማ ነሽ እመብርሃን መዓዛሽ ሸተተኝ ከግሸን ትናፍቂኛለሽ ምን ልሁን ትርቢኛለሽ ምን ልሁን የመስቀሉ ነገር ሲገባን እመቤታችንን እናያታለን ዳዊት በመዝሙሩ ያነሳሻል የያዕቆብ ድንኳን ነሽ ይልሻል የእግዚአብሔር ሀገር የሚሉሽ አመቤቴ ማርያም አንቺ ነሽ የመስቀሉ ነገር ሲገባን እመቤታችንን እናያታለን ቤተልሔም ስሄድ አይሻለሁ ቀራንዮ ስሄድ አይሻለሁ ፍጹም አትለይም ከልጅሽ የአንቺስ ልዩ ነው ፍቅርሽ ነይ ነይ እምዬ ማርያም ነይ ነይ ቤዛዊት ዓለም ይላል አንደበቴ ይላል አንደበቴ እግዚአብሔር ቅዱስ ነው አይተወኝምና ወላጅ እንደሌለው ትላንት የጠበቀኝ የነገም ተስፋዬ ትላለች ነፍሴ ፍቅር ነህ ጌታዬ የትላንት ሕይወቴን ዞር ብዬ ሳየው ማምለጫ የሌለው አጥሩም እሾህ ነው ወደርስቴ ወጣሁ ይድረስ ምስጋናዬ ደጆች ቢዘጉብኝ በር ሆኖኝ ጌታዬ በጥልቁ በረሃ ምግብ መጠጥ ሆኖኝ መንገዴን አቀና እጄን በአፌ አስጫነኝ በአሳትና ውሃ መካከል አልፌ ተመስገን አላለሁ ቅኔ ሞልቶት አፌ የብቸኝነቴን መዐበል ገስዷል ለኔ ብርሃን ሆኖ ለከሳሽ ጨልሟል ቀስቱን እያለፈ ታደገኝ ከስቃይ የጌታዬ ሃሳብ ፍቅር ነው በኔ ላይ ትላንት ዛሬ ነገ ዘላለም ጠባቂ የልቤን ፍላጎት ሳልነግርው አዋቂ በባህሪው ቅዱስ የሌለው አምሳያ ስሙ መደቤ ነው መልህቄን መጣያ ድንግል ማርያም ድንግል ማርያም በቤተ መቅደስ አሰምታ ትናገር ነበር ሰላም ላንቺ ይሄን አለኝ ቅዱስ ገብርኤል ሌላ ምንም አላውቅ ያውቃል እግዚአብሔር ከመቅደስ ቁኝ ብዬ ትንቢት እየሰማሁ ሀሩን አስማምቼ ጥበብን እየፈተልኩ ሳለሁ በመገረም ያንን ቃል አስቤ አምላከ ሰው ሆነብኝ ተመሰጠ ልቤ ማናት ብዬ ሳስብ ያቺ ብላቴና ገብርኤል ደረሰ ብስራቱን ያዘና ዙፋኑ አደረገኝ የባሪያቱን ውርደት ተመልከቷልና እንዴት ያንን ማህፀን ሰማይን ይሆናል የልዑሉ ዙፋን ወዴት ይተከላል እያልኩኝ ስጠይቅ በልቤ ለራሴ የመንፈስ ቅዱስ ሃይል አደረ በራሴ እንዴት ከድሃ ቤት ይሄ ንጉስ ያድራል ለርሱ የተገባ ሰው ወዴት ይገኛል ገሊላን አሰብኳት ዞሬ በህሊና ለካስ ተሸንፏል በባሪያው ትትና እሳት የማይበላው ሀመልማል አይኖርም እንዲህ ያለ ቅጠል ናዝሬት አይገኝም ህሊናዬ መጥቆ ሲበር ወደ ሲና አንቺኮነሽ አለኝ ገብርኤል መጣና አጌጥንበት አጌጥንበት ስምህን ተዋብንበት ፍቅርህን ሞገሳችን ሆነሃል የጽድቅ ልብሳችን አማኑኤል ተዋህዶ የአዳምን ስጋ አማኑኤል ሆነ ከኛጋ በግርግም በቤተልሔም ተወልዶ ሆነልን ሰላም ብንጠግብ በልተን ጠጥተን ብንገባ በሰላም ወጥተን ልጆችን ወልደንም ብንስም ጠርተን ነው ጌታ ያንተን ስም ቢያምርብን ቢሞቀን ለብሰን ብንረሳ ለቅሶና ሀዘን ፍቅርህ ነው ዛሬን ያሳየን ተመስገን እንልሃለን በባእድ ሀገር ብንኖር ቢገጥመን መከራ ችግር ነጩን ልብስ ለብሰን ታይተናል መስቀሉን ከማህተቡ ጋር አጫጭር መዝሙሮች ዘሰማየ ገብረ ዘ ሰማየ ገብረ ወምድረ ሣረረ አልቦ ዘ ይመስሎ ለአምላክነ ሰማይን የዘረጋ መሬትን ያጸና ሃያል አምላክ ህያው ጌታ ያላንተ ማን አለና ልዑል እግዚአብሔር ልዑል እግዚአብእሔር ምስጋና ይገባሃል ለዚህች ዕለት ለዚህች ሰዓት በሠላም በጤና አደረስከን ንጽሕተ ንጹሓን ንጽሕተ ንጹሓን ከዊና ከመታቦር ዘደር ዘሲና ውስተ ቤተ መቅደስ ነበረት በድንግልና ነበረት ሲሳየ ሕብስተ መና ወ ስቴሐኒ ስቴ ድመና ኢያቄም ወሐና ኢያቄም ወ ሐና እናት አባትሽ ቤተ እግዚአብሔር ወስደው ስዕለት የሰጡሽ መና ከሰማያት የወረደልሸ ፍጹም ድንግል የሆንሽ ማርያም አንቺ ነሽ ኦ እመ ከርስቶስ ማርያም አንቺ ነሽ ቤላ ሕፃን ይቤላ ሕፃን ለእሙ ኢትፍርሂ እም ነበልባለ እሳት ለአናንያ ወ አዛርያ ወ ሚሳኤል ዘ አድሃኖሙ ውእቱ ያድህነነ አውደ ዓመት አውደ ዓመት ለባርኮ ባርኮ አውደ ዓመት ንኢ ማርያም በምህረት ወ ሣህል ስለቸርነትህ ዓመቱን አሳልፈህ ለዚህ ያደረስከን ስለቸርነትህ ጌታ ሆይ ተመስገን ተልኮ መጥቶ ተልኮ መጥቶ ገብርኤል እንዲህ ብሎ አላት ለድንግል የማህፀንሽ ፍሬ ኢየሱስ የተባረከ ነው ቅዱስ ማርያም ተአቢ ማርያም ተአቢ እምኩሉ ፍጥረት ኢያዋያ እሳተ መለኮት ማርያም ትበልጣለች ከሁሉ ፍጥረት ስለያዘች እሳተ መለኮት ወረደ ወረደ እመስቀሉ እመስቀሉ አብርሃ ለኩሉ መስቀል ሐይል ንነ መስቀል ጽንነ መስቀል ቤዛነ መድሃኒትነ ለእለ አመነ መስቀል ብርሃነ መስቀል ብርሃነ ለኩሉ ዓለም መሠረተ ቤተከርስቲያን ወሃቤ ሠላም መድሃኔዓለም መስቀል ብርሃን ለአለ ነዓምን መስቀል ብርሃን ነው ለመላው ዓለም መሠረት ነው የቤተከርስቲያን ሠላም ሰጪ ነው መድሃኔዓለም መስቀል ብርሃን ነው ለምናምን ሰዎች ኩሉ ዘፈቀደ ኩሉ ዘፈቀደ ገብረ እግዚአብሔር በሰማይነ ወ በምድርኒ ወ በባህርነ ወበኩሉ ቀላያት ቀላያት ጥልን በመስቀሉ ጥልን በመስቀሉ ገደለ በመስቀሉ ለሰው ልጅ ሰላምን አደሰ ወሪዶ ወሪዶ እመስቀሉ እመስቀሉ አብርሃ ለኩሱ መስቀል ሃይልነ መስቀል ሃይልነ መስቀል ጽንነ መስቀል ቤዛነ መድሃኒተ ለዕለ አመነ የመስቀሉ ሃይል የመስቀሉ ሃይል ለሚጠፉት ይመስላል ሞኝነት ለእኛ ግን ሃይል ነው የሚሰጥ ሕይወት ነውና በዕምነት በወንጌሉ ያመናችሁ በወንጌሉ ያመናችሁ እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ አደረሳችሁ መስቀል ብርሃን መስቀል ብርሃን ለኩሉ ዓለም መሰረተ ቤተ ክርስቲያን ወሃቤ ሰላም መድሃኒዓለም መስቀል ብርሃን ለእለ ነአምን ትርጉም መስቀል ብርሃን ነው መሰረት ነው የቤተከርስቲያን ሰላምን ሰጪ ነው መድሃኒዓለም መስቀል ብርሃን ነው ለምናምን ሰዎች መስቀል ሃይልነ ማርያም ተአበይ በኩሉ ፍጥረት እያው አያ እሳተ መለኮት አከሊሎሙ ኦሆ አከሊሎሙ አሆ ለሰማያት ሲዋቶሙ ለካህናት ለሀሲዮን መድሃኒት እኸ ለሀሲዮን መድሃኒት የሰማዕታት እኸ አከሊላቸው የካህናት ሹመታቸው ጽዮን ናት መድሃኒታቸው እኸ ጽዮን ናት መድሃኒታቸው እስጢፋኖስ እስጢፋኖስ ሰማዕት ሊቀዲያቆናት በምዕመናን የተሾምክ ያምላከ ትዕዛዝ በስራ የፈፀምክ መንከረ ግርማ መንከረ ግርማ ሀይለ ልዑል ጸለላ አማን መላዕከት ይኬልልዋ ትርጉም በሚያስደንቅ ግርማ የልዑል ሀይል ጋረዳት በእውነት መላዕከት አመሰገኗት በመኑ በመኑ በአምሳለ መኑ አስተማስለኪ እመቤቴ የኔ አማላጅ አዛኝቷ ኦ ድንግል ምልዕተ ውዳሴ ትርጉም ማን በተመሰለው ምሣሌ እመስልሻለሁ አመቤቴ የኔ አማላጅ አዛኝቷ ምስጋናን የተመላሽ ነሽ ሆሣዕና እምርት ሆሣዕና እምርት እነተ አቡነ ዳዊት ቡርከት እንተ ትመጽእ መንግስት ትርጉም የታወቀችይቱ የድህነት ቀን የምትመጣይቱ የአባታችን የዳዊት መንግስት ቡርከት ናት እም አፈ ደቂቅ እም አፈ ደቂቅ ወ ህጻናት አስተዳሎከ ስህሐት በእንተ ጸላኢ ከመ ትንሰቶ ለጸላኢ ወለገፋኢ ተወልዳለችና ተወልዳለችና የጌታ እናት የአኛ መድሃኒት እናመስግናት እናወድሳት አንውደዳት እናመስግናት እናወድሃት እርሷ ናትና የአዳም ሕይወት የሠርግ መዝሙሮች መጻዕ መርዓዊ መጻዕ መርዓዊ ፍስሐ ለኩሉ በሰላም ጻኡ ተቀበሉ ሙሽሮች ደረሱ ደስታ ለሁሉ በሰላም ውጡ ተቀበሉ መርዓዊ ሰማያዊ መርዓዊ ሰማያዊ ለእመ ገብረ በዓለ አኸ ይኑሩ በሰላም ፀንተው ዘለዓለም ደናግል ተነሱ ያዙ መብራትን ሙሸራው ደረሰ አጉል እንዳንሆን ወንጌልን ይዘዋል ጎዳናቸው ያምራል ዓላማው መልካም ነው እነሱን አንምሰል የድካም ዋጋቸው ብርሃኑ ያበራል በሃይማኖታቸው የሙሽራው ሕይወት መልካም እንዲሆን ካህኑ ይባርኩት ብሩክ ሰው ይሁን የሙሽሪት ሕይወት መልካም እንዲሆን ካህኑ ይባርኳት ብሩክት ትሁን እልል እልል አልል እልል ደስ ይበለን አጅበን መጣን ሙሽሮችን አልል ብላችሁ ተቀበሉን እናንት ሙሽሮች እንኳን ደስ አላችሁ የአብርሃም የሣራ ይሁን ጋብቻቸሁ መልካም መተሳሰብ ከርስቶስ ይስጣችሁ ሣራና አብርሃም ሁሉም የሚያውቃቸው ሁለቱም ቅዱሳኖች ናቸው ፍቅራቸውን አይቶ አምላከ ባረካቸው ለእናት ለአባት ታዛዥ ብሩክ ልጅ ሰጣቸው ለጌታ መስዋዕት እኔ ልቅረብ ያለው ይስሐቅን ለአብርሃም የሰጠው በመልካም ጋብቻ በጥሩ ትዳር ነው ቅዱስ አባታችን ፈጣሪያችን ሆይ ጌታችን አምላካችን ሆይ በአብርሃም ጎጆ እንደገባህበት በሙሽሮችም ቤት በረከት ሙላበት በቃናዋ መንደር የተዳርክ ሰርገኛ አምላከ ተገኘልህ ሆነህ እድለኛ በቃናዋ መንደር የተዳርሽ ሠርገኛ ድንግል ጎበኘችሽ ሆነሸ አድለኛ ማርያም ጎበኘችሸ ሆነሽ አድለኛ የቃናው ደስታ የቃናው ደስታ ዛሬ ተደገመ ጌታ ከእናቱ ጋር በሠርጉ ታደመ የዘለዓለም አምላከ ስለአለ በዚህ ቤት ሙሽራው መሽሪት አጉኙ በረከት መርዓት ተሸልማ የድንግልና አክሊል እዩት ሥርዓቱን እጅግ ያስደስታል አንድ አካል ሙሽሮች እዩአቸው ሲአበሩ በወንጌሉ በተከሊሉ ሄዱ እየተመሩ አንግዳችሁ ብዙ ድንኳናችሁ ሙሉ ጌታ ከእናቱ ጋር አለ በመሃሉ የወይን ጋኖቹ ዛሬ ሙሉ ናቸው አማኑኤል ድንግል ማርያም ስለአሉ ቤታቸው በከብር ታጅቦ ሲመጣ መርዓዊ እጅግ ያስደስታል አይደለም ምድራዊ ዛሬ በዚህ ድንኳን ደስታ ተደረገ በአማኑኤል በአምላካችን ስለተባረከ በተከሊል በቁርባን የሆነው አንድነት አይነጣጠልም ዳግም ወደ ሁለት መሽሪት ሙሸራ ተደሰቱ ዛሬ በሠርጋችሁ ተገለጠ የእምነታችሁ ፍሬ ሁለቱም አንድ ሆኑ ሁለቱም አንድ ሆኑ ዛሬ በእግዚአብሔር በሕያው ቃሱ ሁለቱም አንድ ሆኑ ዛሬ ወንድና ሴት አደርጎ የፈጠራቸው በሁዋላም በቃሉ አንድ አደረጋቸው እናትና አባቱን የአዳም ልጅ ይተዋል ከሚስቱም ጋር በሰላም በአንድ ይተባበራል ሁለቱ አንድ ሥጋ ሆነው ይኖራሉ ብሎ አስተምሮናል ጌታችን በቃሉ አንድ ሥጋ ናቸው አይደሉም ሁለት የባልና የሚስት ሕይወት ውሕደት አንግዲህ እግዚአብሔር ካጣመራችሁ በሆነው ባልሆነው ሰው አይለያችሁ ለወገኖቻችሁ ምሳሌ ሆናችሁ በከርስቶስ ፍቅር አምላከ ያቁማችሁ ምንጣፋችሁ ንጹሕ መኝታችቸሁ ቡሩክ ስለሆነላችሁ እንኳን ደስ አላችሁ ዓለም አንዲደነቅ ጠላት አንዲያፍር በሃዘን በደስታ ይኑራችሁ ፍቅር ደመቀ አበራልን ደመቀ አበራልን የአማኑኤል ሥራ ሙሸሮቹ ሆኑ አብርሃም ወሣራ በቤተ ከርስቲያን ጥላ ተጠልለው ተከሊል አድርገዋል ሙሽሪት ሙሽራው ፀጋ መንፈስ ቅዱስ ስለተሰጣቸው ሙሸሪት ሙሸራው አበራ ገጻቸው የተራራቀ አካል አንድ ሆነ በተከሊል እግዚአብሔር ይመስገን እልል እልል እንበል አጥንትሽ ከአጥንቴ ሥጋሽ ከሥጋዬ አዳም የሰበከው ይኸው ዛሬ ታዬ የተከሊክ ብርሃንዋ በእኛ መሃል በርቶ እረቂቅ አንድነት ታየ በእርስዋ ጎልቶ ይህን ድንቅ ነገር ለማየት ያበቃን ሚስጥሩን የሚገልጥ አግዚአብሔር ይመስገን ነጭ መጎናጸፊያ በአንድ ተጎናጽፈው በመንፈስ ቅዱስ ሃይል አረፉ ከጥላው ሙሸሪት ሙሽራው ለፍቅር ተሸነፉ ለቁርባን መቁረቢያ ነጭ ልብስ አሰፉ ተፈስሒ ቤተከርስቲያን ተፈስሒ ቤተክርስቲያን ተፈስሒ ቤተ ሥላሴ ያሳደግሻቸው ልጆችሽ አብርሃም ሣራን ሲሆኑልሽ ያሳደግሻቸው ሙሽሮችሽ አብርሃም ሣራን ሲሆኑልሽ ትምህርትሽ ገብቶአቸው የወንጌሱ ቃል በኑሮ ሊያበሩ ይኸው መጥተዋል በከርስቶስ ትምህርት ቢቃሉ ተመርተው ለዓለም መሰከሩ ተራራ ላይ ቆመው ከእንቅቡ በታች አይደለም መብራቱ በራ እንጂ ለሁሉ ከእነ በረከቱ ጢስ የሌለው ሻማ ደምቀው የሚበሩ ልጆችሽ ሙሽሮች እንደ ጡዋፍ አበሩ ተፈስሒ ሰላም ለአንቺ ይሁን ደስ ይበልሽ በጣም የዘራሸው ማሳ ፍሬውን ሲሸከም ካባ ደረብሸለት ለወንዱ ሙሽራ አከሊል ደፋሸለት ከምርቃት ጋሪ ቃልሽ ይለውጣል ግሩም ነው ሃያል አመንዝራዎችን ድንግል ያደርጋል ተገለጠ ከብርሽ በሙሽሮች ዛሬ መከር ሆኖልሻል በአፈራሸው ፍሬ ተፈስሒ ሰላም ለአንኪ ይሁን ደስ ይበልሽ በጣም የዘራሸው ማሳ ፍሬውን ሲሸከም ካባ ደረብሽላት ለውድዋ ሙሽራ አከሊል ደፋሽላት ከምርቃት ጋራ ተፈስሒ መሽራዬ መሽሪራዬ አበባዬ ከጎንህ የምትሆን እህት አገኘህ የእኛማ መሽራ እንኳን ደስ አለህ በእግዚአብሔር ፈቃድ ለዚሁ ከአበቃችሁ ቤታቸሁ ይመረቅ በፍቅር ያጽናችሁ ወንድ አግኝተሻል የሚያስብልሽ የእኛማ መሸራ እንካን ደስ አለሽ እግዚአብሔር ይመስገን እኛም ደስ ብሎናል በቤተ ከርስቲያን ሠርጋችሁ ውብ ሆኗል እንደነፍስህ አድርገህ እንድትወዳት አደራ ሰጠንህ በጌታችን ፊት እንድታስቢለት አንቺም ለአካልሽ አደራ ትላለች ወንጌል እናትሽ በሥጋ በደሙ ሕይወት አግኝታችሁ ፍሬአችሁም ይብዛ ይባረከ ጓዳችሁ አምላከ ያለበት ነው ይኹ ጋብቻቸሁ አስከ መጨረሻው ኑሩ ደስ ብሏችሁ መሽሮች አበበ ፍሬአቸሁ ሙሽሮች አበበ ፍሬአችሁ ለዚህች ቀን ይኸው ደረሳችሁ በአምላከ ፊት እጅግ ከበራችሁ በእግዚአብሔር ቸርነት በመልካም ፈቃዱ በቅዱስ ቁርባኑ ዛሬ ተዋሐዱ በሥርዓተ ተከሊል በሥጋ ወደሙ በመድሃኔዓለም ፊት ጋብቻን ፈጸሙ በቤተከርስቲያን በፈጣሪአቸው ፊት ሁለቱም አንድ ሆኑ በዚህች ቅድስት ዕለት አንድ የሚያደርጋቸው ተነቦ ወንጌሉ በካህኑ መስቀል በረከት ታደሱ በወንጌል ብርሃን በሐዋርያት ቃል በእመብርሃን ፊት ጋብቻቸሁ ሰምሯል በአምላከ ሥጋና ደም ሁለቱም ታተሙ የሕብረት ቃል ኪዳን በአንድ ላይ አሰሙ ጸንቶ የሚያጸድቅ የማይለያያቸው ከቡር ቃል ስለአለ በመካከላቸው አስከ መጨረሻው አንድ አካል ሆነዋል የአማኑኤል ሥጋ አስተሳስሮአቸዋል በሠርጋችን ፅለት በሠርጋችን ፅለት እንድትባርከን ጌታ ጠርተንሃል በዕምነት ሆነን ከእናትህ ጋር ከአመቤታችን ከመላእከትህ ጋር ና በሠርጋችን ከሐዋርያት ጋር ና በሠርጋችን ከወዳጆችህ ጋር ና በሠርጋችን በገሊላ መንደር አንደተገኘህ ና በእኛ ድንኳንም ጌታ ስንጠራህ የጥሪ ወረቀት ልከናል አንዳትቀር አንተ ነህ ከብራችን የቤታችን ፍቅር ነይ ከልጅሽ ጋር እመቤታችን እንድታሟይልን የጎደለውን ንገሪው ለልጅሽ ባዶውን እንዲሞላ በረከት የእርሱ ነው ቤታችንን ይሙላ በጎደለው ሁሉ እየጨመርሸልን ቤታችንን ሁሉ ሙይው እናታችን ለአገልጋዮችም ድንግል ንገሪያቸው ጠርተን እንዳናፍር ጋኖችን ይሙሉአቸው አጅቡት በእልል አጅቡት በእልልታ ሲመጣ ሙሽራው ፍጹም የሚያስደስት የሠርጉ ዕለት ነው ዘመዶቹ ሁሉ ተቀበሉት ውጡ የሙሽራው መምጫ አሁን ነው ሰዓቱ እልል እንበል እንዘምር በደስታ ይህን ለአደረገ ለሠራዊት ጌታ ሁሉንም በጊዜው ይፈጽማልና ይኸው አበቃቸው ለዚህ መልካም ዜና መሽሪት ተደሰች ዝምታው ምንድነው የዳግም ልደትሽ የሠርግሽ ዕለት ነው አዳም ጎንሽ ቆሞ ሔዋን ሆይ ሲልሽ መንፈሳዊ ሐሴት ይሙላ በልብሽ እህት ወንድሞቿ እናትና አባትዋ ተነሱ ዘምሩ ለልጃችሁ ደስታ መሄድዋ ነውና ወደ ቤቷ ዛሬ ወደ አዲስ ጎጆዋ ሸጂት በዝማሬ ቤተሰቦችሽን ሁሉንም ትተሽ መሄድሽ ነውና ወደ መኖሪያሽ ከአማኑኤል ጋራ ባልሽን ይዘሽ ተነሸ ሙሽራዬ ደርሷል ሰዓትሽ ከድንግልም ጋራ ሚስትህን ይዘህ ተነስ ወንድሜ ሆይ ደርሷል ሰዓትህ እንደ አብርሃም እንደ ሣራ እንደ አብርሃም እንደ ሣራ ሥላሴ ይኑሩ ከእናንተ ጋራ ቤታችሁ ይባረከ በበረከት ይሙላ ፈቅደው ይስጧችሁ ሰላምና ጤና ቤቱም የሥላሴ ይሁንላችሁ ዘወትር ይኑሩ በመካከላችሁ ጌታዬ በይው ውድሽ ነውና እህቴ በላት ሥጋህ ናትና ጽድቅ የተሞላ ፍሬ ይስጣችሁ አብርሃም ሣራን ሁኑ ጸንታችሁ ቤታችሁ ይከፈት ለእንግዳ ሰው ከፍላችሁ ስጡ ለተራበው መልካሙን ፍሬ አፍሩ ተግታችሁ ስመ ሥላሴን እያሰባችሁ ሙሸራው መሽሪት ደስ አላቸው ሙሽራው መሽሪት በዝማሬ ደምቆ ታይቷል ጋብቻቸው አግዚአብሔር ይመስገን ሙሽራው ሙሽሪት ሃያሉ ጌታቸን ለዚህ ላበቃቸው ወንድም እህታችንን ጋብቻ ቅዱስ ነው ብሎአል አምላካችን እንደዚህ ሲፈፅም በቤተከርስቲያን መኖር የለበትም ሙሽራው መሽሪት አዳም ብቻውን ብሎ ፈጠረለት ከጎኑ ሔዋንን ዛሬም እንደቀድሞ አንደ መጽሐፉ መርጦ እህት ሰጠው ለአዳም ሙሽራው ሔዋን ጎኑ ሆና አዳም አዳም ሆይ ስትለው በረዳትነቷ አዳም ደስ ደስ አለው በፍቅር ተሳስረው አንድ አካል ሆነዋል ማንም አይለያቸው ንጽሕት ድንግል ንጽሕት ድንግል ቡሩከት የአምላክ እናት እመቤት ልጆችሽ ሙሽሮች ሁለቱም አንድ ሆኑ ተዋሃዱ ተጣመሩ በቅዱስ ቁርባኑ ፍጹም መንፈሳዊ ልዩ ፍቅር አንቺ ያለሸበት መልካም ትዳር መሠረቱ ዛሬ ልጆችሽ ቅድሰት ሆይ ባርኪያቸው ተነኝተሽ ድንግል ጐጀቸውን ቀድሰሽ እውነተኛ ፍቅር መሥርተሽ በመካከላቸው ተነኝተሸ ሁሉን አሰጪያቸው አማልደሽ ሙሽሮቹም አምነው በምልጃሽ እናታችን ባርኪን ነይ ሲሉሽ ፈጥነሸ ድረሽና በሠርጋቸው ነይ ተመላለሺ መሃላቸው አንቺን ለሚወዱሽ ለሚያምኑሽ የሕይወት አጣፋጭ ቅመም ነሸ ሙሸሮቹም ዛሬ ይጠሩሻል የጐጂችን ፋና ነይ ይሉሻል የቤታችን እራስ የቤታችን እራስ ልጅሽ ነው አማላጅነትሸ የሚያድነን ነው አመብርሃን ሰላም አንቺ እኮ ነሽ አመቤታችን ምን አለንና እኛ በጓዳችን የጎደለ ነው ያለው ማድጋችን ነይ ከልጅሽ ጋር እንድትሞይልን ድንግል እመቤታችን ያለን ውሃ ነው ከባዶ ጋን ጋራ የጓዳውም ወይን ብዙም አላፈራ የድሃ ጎጀችን እንዲባረከልን ድንግል አሳስቢልን በሰራፕታ ምድር ታምራት ያረገ በኤልያስ አድሮ ሕዝቡን የባረከ ዛሬም እርሱ ነው የቤቱ ሰላም አምላከ መድሃኔዓለም ጭንቀትን አይተሸ የልብን ሃዘን ታሳስቢያለሽ እንዲጎበኘን እኛም አንቺን ጠርተን ከእፍረት ድነናል ድንግል ከብር ይገባሻል ዕፁብ ድንቅ ሥራ ዕፁብ ድንቅ ሥራ በእውነት የታደለ የአግዚአብሔር ሙሽራ በአውነት የታደለች የአግዚአብሔር ሙሽራ ነፍሳችሁ በሰማይ እርግብ ትመስላለች ከመላእክት ጋር ዛሬ ዘምራለች አልል በሉ ከርስቲያኖች ሁሉ ያበራ ጀመረ ሙሽራው ፀዳሉ ያበራ ጀመረ መሽሪት ፀዳሏ ከከርስቶስ ሠላም እንዴት ይርቃል ሰው ሥጋና ደሙን ላይሳሳ ከሰጠው የመንፈስ ቅዱስ ህፃናት በመሆን በሥጋ ወደሙ መቀደስ አለብን በእግዚአብሔር ተባርኮ የመኖር ምስጢር የዘላለም ሕይወት ይሰጣል ፍቅር ሥጋውን ፍሪዳ ደሙንም መጠጥ አርጎ ሰጥቶናል አማኑኤል ሕይወቱን ለውጦ ድንቅ ነው በጣም ድንቅ ነው በጣም ድንቅ ነው በጣም በሠርጋችን አለት ተገኘ መድሃኒዓለም በሠርጋችን እለት ተገኘች ድንግል ማርያም በቃልህ ተመርተው ለዚህ ቀን በቅተዋል በፊትህ ጋብቻን ይኸው ፈጽመዋል በፈሰሰው ደምህ ህብረት መስርተዋል በሥጋም በነፍስም የአንተነን ብለዋል የአዳምን አንድ አጥንት ከጎኑ ወስደህ አጋር እንድትሆነው ሔዋንን ሰጠህ ሁለቱንም ባርከህ እንደፈጠርካቸው ዛሬም ለሙሽሮች ሰላምን ስጣቸው ጌታ ሆይ ፍቅርህን በቃልህ መሰረት አንድ ሆነዋልና በዚች ቅድስት ዕለት አርሱንም እርሷንም ባርከህ ቀድሳቸው ዘላለማዊ ክብር ጸጋህን ስጣቸው የዲያብሎስ ተንኩል አእንዳያጠምዳቸው እስከመጨረሻው ጋሻ ሁንላቸው ከቅዱስ ቁርባኑ ሁለቱም ሳይርቁ ጽናቱን ስጣቸው አብረውኢ እንዲዘልቁ አምሮ ሲያበራ አምሮ ሲያበራ ኑ ተመልከቱ በእግዚአብሔር ከብር ሲመላ ቤቱ ማነው የገባው በዚህ ጣራ ስር ለሙሽሮች ደስታ ሊያበስር ቤቱ ተመላ ሰላም ፍሥሐ እናቅርብለት ምስጋና አምሀ በአብርሃም ቤት የተገለጠው በአልዓዛር ቤት እራት የበላው ከእናቱ ጋራ ገባ ከቤቱ ቤተ ዘመዱ ኑ ተደሰቱ የእኛ ሙሽራ ደስ ይበልህ ታላቅ እንግዳ ገብቷል ቤትህ መሽራችን ሆይ ደስ ይበልሽ የሰማይ ንግሥት ጎበኘችሽ ለእድምተኞቹ መልካም ወይን አለን የቃናው ጌታ የጠመቀልን አናፍርም እኛ እንግዳ ጠርተን አምላክከ ከእኛ ጋር ስለሆነልን ቃና ዘገሊላ ቃና ዘገሊላ በዛ በሠርግ ቤት ተገኝተሻል ድንግል ከልጅሽ ጋራ ተገኝተሃል ጌታ ከእናትህ ጋራ አድምተኞች ሞልተው የተጋበዙበት ሲበሉ ሲጠጡ ወይኑ አልቆበት ድንግል እናታችን ቤዛዊት ዓለም አንቺ ደረሽለት ሆንሸው አማላጅ አንተ እያለህስ ማፈር የለባቸው ሁሉ ይቻልሃል ወይኑን ሙላላቸው ማድጋው ጋዶ ነው ብለሽ የተናገርሽ ጌታን ያሳሰብሸው አመቤታችን ነሽ የጌታ አምላከነት የተገለጠበት ምንኛ ታደለ የነዶኪማስ ቤት ዛሬም ይኸው በዚህ በሠርገኞቹ ቤት በረከት ፈሰሰ በአምላከ ቸርነት ውሃው ተለውጦ የወይን ጠጅ ሲሆን በቃና ገሊላ ሁላችን አየን እግዚአብሔር ከኖረ በመካከላችን ሁሌ ይሰጠናል ይህን መሰል ወይን ደስ አላቸው ደስ አላቸው ሙሽሪት ሙሽራው አግዚአብሔር ስለባረካቸው ደስ አላቸው የልባቸው ምከር የብቻቸው ምሥጢር ዛሬ ተፈፅሟል በቤተ ከርስቲያን አሱ በፈቀደ አገናኝቷቸዋል ቅዳሴው ሲቀደስ ዝማሬው ሲዘመር ሲባረኩ በአምላከ ለዚህ ከብር በቅተው ተከሊል ሲቀዳጁ ቁርባን ተቀብለው ደስ አላቸው ከዝሙት ጠብቆ ከዓለም ፈተና ወደ ቤቱ ጠርቶ ለቅዱስ ጋብቻ ስለመረጣቸው የወንጌልን ቃል በመፈጸማቸው ወንድና ሴት ወንድና ሴት አርጎ እንደፈጠራቸው ኋላም ለኑሯቸው ጋብቻን ሰጣቸው አንዴ ከተጋቡ አንድ ሥጋ ናቸው ከእንግዲህ ወደፊት ይጸናል ፍቅራቸው ደስ ይበለን ሙሸሪት ሙሽራው አንድ አካል ሆነዋል አምላከ አጣምሯቸው በምንም ምክንያት ምንም አይለያቸው በጣም ይወዳታል በከብርት ሚስቱን ስለሷ አሳልፎ ይሰጣል ነፍሱን ለአብርሃም ለሣራ እንደሰጠ ትዳር ለእናንተም ይለግስ የዘለዓለም ፍቅር አንቺም እንደ ሣራ አርሱም እንደ አብርሃም ተፋቅራችሁ ኑሩ እስከ ዘለዓለም ለዚህ ላበቃችሁ ለቸሩ አምላካችን ምሥጋና ይድረሰው ዛሬ ከሁላችን በሉ ደህና ግቡ ወደ አዲስ ጎጆአችሁ አምላከ በጥበቡ ፍቅርን ያብዛላችሁ ንሴብሆ ንሴብሆ ለሥላሴ ከብር ተመስገን አምላከ ሙሴ የእኛ አማላጅ እናታችን ነይ ነይ ወደእኛ እመቤታችን ፈጥነሽ ተገፒ በመሃላችን ና ወደእና ሚካኤል መልአከ ምከሩ ለልዑል ከእግራችን ይውደቅ ሳጥናኤል ና ወደእኛ ገብርኤል ከእሳቱ አውጣን ከነበልባል በከንፍህ ጥላ እንጠለል ና ወደእኛ ዑራኤል እንደ ቅዱስ ዕዝራ ሱቱኤል ጥበብን ስጠን ማስተዋል ና ወሰእኛ በፈረስ የልዳው ፀሐይ ጊዮርጊስ ገድልህን ሰምተን አንፈወስ ና ወደእኛ ተከለሃይማኖት ይጠብቀን የአንተ ጸሎት ጸንተን አንድንቆም በሃይማኖት።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Commentaires:


memezon

Options de téléchargement | Convertir en PDF | Livre du jour

© dirzon | Conditions d'utilisation | Intimité | Sur | Services | Contact