Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convertir en PDF
  • Liste de lecture
  • Abrégé
  • Livre audio
  • Chercher
  • Télécharger
  • myzon
  • S'identifier
  • registre
English  አማርኛ  Français  العربية
Livre du jour

የማስረጃ ህግና ህገ-መንግስቱ.pdf


  • word cloud

የማስረጃ ህግና ህገ-መንግስቱ.pdf
  • Extraction Summary

በ ሀከልዐ በወንጀል ጉዳይ ወንጀል የተፈፀመበት መሳሪያ ወይም የወንጀል ውጤት የሆነ ነገር በማስረጃነት ሳይቀርብ ሊታለፍ ይችላል ወይም ምስክሮች ሳይገልፁት ሊያልፉ ይችላሉ ወይም ድርጊቱን ፈፀመ በሚል ስሙን የገለፁትን ሰው እንዲያሳዩ ሲጠየቁ ማሳየት ሊያቅታቸው ይችላል ይህ በምስክሮች ቃል ምዘና ላይ የሚያስከትለው ተፅዕኖ ምንድ ነው። ይላዲሦ ኔቾደ«ቻ ምሃና ቦሟመሰቋገራ ሦጨማሪ ኃጎሪጋቻ የገንዘብ ወይም የንብረት ጉድለትን ለማስረዳት የኦዲት ምርመራ ውጤቶች በማስረጃነት የሚቀርቡበት አጋጣሚ በርካታ ነው እነዚህ ጽሁፎች ውስጥ የተጠቀሱትና ማስረጃ ናቸው የተባሉት ፍሬ ነገሮችን በማመን ወይም በማስተባበል መልስ ያልተሰጠባቸው መሆኑን ማረጋገጥ ያስፈልጋል ው እንዲሁም ከችሎት ውጪ የታመነ ፍሬ ነገር በብልኸዝቱ ፖክን ያት ሞተሩ በሙሉ ከጥቅም ውጭ ሆኗል የሚል ሳይሆን ለመጨረሻ ጊዜ ተጠ ግኖ ሊሠራ ይችላል የሚል ነው ። ክስ አቅራቢው ጉግሣ ከበደ በክስ ማመልከቻው ላይ የድርጊቱ ተጠርጣሪ ዎች ወይም ፈጻሚዎች ከዚህ በላይ ስማ ቸው የተጠቀሰው ምስክሮች መሆናቸው ን ሲገልጽ የከሣሽነት ቃሉን በሚሰጥበት ጊዜ ገዳዮቹ እነማን መሆናቸው እንዳል ታወቀ መናገሩ እንደገና ታህሣሥ ቀን ዓም በሰጠው ተጨማሪ ቃል ገዳዮቹ እነ አስማማው ለገሠ ናቸው ማለቱ ክሱ የተመሰረተው በዳበሳና በይሆናል መሆኑንና የሟች ገዳይ ማን መሆኑ በሟች ቤተሰቦች ዘንድ ተለይቶ የታወቀ አለመሆኑን የሚያሳይ ነው ። በዚህም ጉዳይ ይግባኝ ባዮች እንዲ ከላከሉ የተደረገው ለተነገረባቸው ክስ በቂ ማስረጃ ሳይቀርብባቸው ነው ።

  • Cosine Similarity

ሳይጠቀሱ የታለፉ ፍሬ ነገሮች የሚያስከትሉት ዉጤት ጥቅም ያላቸው ምስክሮች የምስክርነት ቃል ምዘና የሰነዶችንና ኤግዚቢት ማስረጃዎችን አስረጂነት ስለመመዘከን የጽሁፍ ሰነድ ማስረጃዎች ምዘና ህህ ንን ንዓ ንዓ ንን ሄን ሄሄ ቴቴ ሄቴ ንዓ መ እ እ እ ከን ተ ከ ከ ከ ተ ተ ተ ተ ተ ተ ዜን ን ን ተን ሄሄ ንቴ ንቴ ቆቴ ንቴ ሄሄ ፋፋ ቆቴ ፋቀ ቀራን የእምነት ቃል አስረጂነትን ስለመመዘን ራነሑ « ሄለን ሄ ሄሄ ቴሄዜዜሄዜቴዜን መግቢያ በፍርድ ቤት ክርክር የሚደረግባቸው ጉዳዮች ሁሉ በአንድ ወይም በሌላ መንገድ ማስረጃን የሚመለከቱ ጥያቄዎችን የሚያስነሱ ናቸው ለማለት ይቻላል ውሳኔ ሊሰጥባቸው የተፈለጉት ጭብጦች ህግን የሚመለከቱ ቢሆኑ እንኳ ወደ ህግ ጭብጥነት ደረጃ ከመድረሳቸው በፊት ፍሬ ነገሮችን የሚመለከቱ ጭብጦችን እንደሚያስተናግዱ የሚታወቅ ነው ፍሬ ነገሮቹን የሚመለከቱት ጭብጦች የሚረጋገጡት ወይም የሚሰተባበሉት ደግሞ በማስረጃ አማካኝነት ነው በሌላ በኩል ደግሞ የፍሬ ነገሮችን መኖር ወይም የመደምደሚያን ትክክለኝነት ለማረጋገጥ ወይም ለማስተባበል ያስችላል ተብሎ የቀረበ ማስረጃ ሁሉ እንደተባለው ያረጋግጣል ወይም ያሰተባብላል ለማለት እይቻልም በሥራ ሂደት ትልቅ ችግር ሆኖ የሚታየው ማስረጃን የመመዘን ጉዳይ ነዉ የቀረበዉ ማስረጃ እውነተኛ ወይም ትክክለኛ ላይሆን ይችላል ወይም እውነተኛ ወይም ትከክለኛ ቢሆን አንኳን ያስረዳዋል ወይም ያስተባብለዋል የተባለውን ፍሬ ነገር ወይም የተደረሰ መደምደሚያ በተፈለገው ደረጃ ላያስረዳ ይችላል ስለዚህም ማስረጃውን የሚቀበለው ፍርድ ቤት የቀረበለትን ማስረጃ የመመዘን ኃላፊነት ይወድቅበታል የሚመዝነው ደግሞ በአንድ በኩል በማስረጃነት የተገለፀው ፍሬ ነገር እውነተኛ ወይም ትከክለኛ መሆን አለመሆኑን ለማጣራት ነው ማለትም ውሳኔ ለመስጠት ተገቢ የሆነውን ፍሬ ነገር መኖር ለማረጋገጥ ወይም ለማስተባበል በማስረጃነት የቀረበው ፍሬ ነገር እውነት ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ጥያቄ መሠረት በማድረግ ያጣራል በሌላ በኩልም የተባለው ማስጃ እውነተኛ ወይም ትክክለኛ ነው ቢባል ውሳኔ ለመስጠት ተፊላጊ የሆነውን ፍሬ ነገር ወይም ጭብጥ በሚፈለገው ደረጃ ማስረዳቱን ወይም ማስተባበሉን ያጣራል ስለዚህም የቀረበው ማስረጃ በሚፈለገው ደረጃ አስረድቷል ወይስ አላስረዳም ለሚለው ጥያቄ መልስ ለመስጠት ፍርድ ቤቱ የማስረጃ ምዘና ተግባራትን ማከናወን ይጠበቅበታል የዚህ ፅሁፍ ዝግጅት ዋነኛ ትኩረትም ማስረጃዎችን በዓይነት ለይተዉ አዉቀዉ በሥራ ወቅት በወንጀልና በፍትሐብሔር ጉዳዮች የማስረጃ ምዘና ሲከናወን ግምት ውስጥ ሊገቡ የሚገባቸውን መሠረታዊ ነጥቦችን በማንሳት የሰልጣኞችን ግንዛቤ በማስፋት ወደሥራ በሚገቡበት ወቅት ሳይቸገሩ ኃላፊነታቸዉን እንዲወጡ ለማስቻል ነዉ ሠልጣኞች ከቅርብ አሰልጣኞቻቸዉ ጋር በመሆን ብዙ ነጥቦችን በዉይይት እንደሚያዳብሩም ይጠበቃል በዚህም መሠረት ማስረጃ ሲመዘን ከቀረበው ማስረጃ እና ከጉዳዩ ዓይነት አንፃር የማስረጃውን እውነተኛነት ወይም ትክክለኛነት ለማረጋገጥ ምንምን ነገሮችን ግምት ውስጥ ማስገባት እንደሚገባ እንዲሁም ለጉዳዩ አግባብነት ካለው የአስረጅነት ደረጃ አንፃር የቀረበው ማስረጃ ተፈላጊውን ፍሬ ነገር አስረድቷል ለማለት የሚበቃው ምን ዓይነት መመዘኛዎችን ሲያሟላ እንደሆነ የፍርድ ቤት መዘግብትን እና ተሞክሮዎችን መሠረት በማድረግ ይገለጳል ዝግጅቱ በሦስት ክፍሎችና በዘጠኝ ምዕራፎች የተከፋፈለ ነው በክፍል አንድ ሥር የተካተቱት ሁለት ምዕራፎች ምዕራፍ እና ማስረጃን በሚመለከት አጠቃላይ ግንዛቤ የሚሰጡ ናቸው ማስረጃ ምን ማለት አንደሆነ ለምን እንደሚያስፈልግ ዓይነቶቹን በልዩ ሁኔታ ማስረጃ ማቅረብ የማያስፈልጋቸው ፍሬ ነገሮች በአጭሩ ይገለፃሉ በክፍል ሁለት ሥር የተካተቱት ሦሰት ምዕሪፎች ከምዕራፍ የማስረጃ አቀራረብን የሚመለከቱ ሲሆን ለፍርድ ቤት መቅረብ የሚችሉት ምን ዓይነት ማስረጃዎች እንደሆኑ ማን እና እንዴት እንደሚያቀርባቸው እንዲሁም ችሎት የቀረቡት ማስረጃዎች የገለፀት ፍሬ ነገር እንዴት እንደሚሰበሰብ መሠረታዊ ነጥቦች ይገለፀሉ ሦሰተኛውና የጽሁፉ አብይ ክፍል ማስረጃ መመዘንን የሚመለከት ሆኖ በዚህ ሥር ከተጠቃለሉ አራት ምዕራፎች በመጀመሪያው ምዕራፍ ሥር በወንጀልና በፍትሐብሔር ጉዳዮች ላይ ያስረዳል ተብሎ የሚቀርብ ማስረጃ አስረድቷል ለማለት ማሟላት የሚጠበቅበት ተፈላጊው የአስረጅነት ደረጃ ምን እንደሆነ የሚገልፅ ሲሆን በተከታዮቹ ሦስት ምፅራፎች ደግሞ በምዕራፍ ላይ የተገለፀውን የአስረጅነት ደረጃ ማሟላት አለማሟላታቸውን ለማረጋገጥ የተለያዩ ዐይነት ማስረጀዎች እንዴት ሊመዘኑ አንደሚገባ እና ማስረጃዎቹ ሲመዘኑ ግምት ውስጥ መግባት የሚኖርባቸው ጉዳዮች ይገለፃሉ ሲሆን ዓላማቸውም የሥልጠናው ተካፋዮች እነዚህን ጥያቄዎች መሠረት በማድረግ የቡድን ውይይት አንዲያደርጉና ልምድ አንዲለዋወጡ ማስቻል ነው አጠቃላይ የስልጠናው አላማ የትምህርቱ ዓላማ የፍትህ ሥርዓቱን በዳኝነትን በዐቃቤ ህግነት ለሚያገለግሉ ባለሙያዎች በማስረጃ ህግ በቂ ግንዛቤና ተግባርን ያተኮረ ክህሎት ማዳበር በመሆኑ ስልጠናዉ ሲጠናቀቅ ስለማስረጃ ሕግ ፅንሰ ሀሳብ በቂ ግንዛቤ ይኖራቸዋል በወንጀልን በፍታብሔር ጉዳዮች የማስረጃን ተቀባይነት አግባብነትና አቀራረብ በተመለከተ በቂ እዉቀት ያገኛሉ የተለያዩ ዓይነት ማሰረጃዎች በወንጀል እና በፍታብሔር ጉዳዮች እንዴት እንደሚመዘኑ ተገቢ ክህሎት ያዳብራሉ ዝርዝር ዓላማዎች የማስረጃ ዓይነቶችን ልዩነቶችን እና አስፈላጊነትን ለይተዉ ይገልፃሉ ማስረጃ ማቅረብ አስፈላጊ የሚሆንባቸዉን ጉዳዮች እና አስፈላጊ የማይሆንባቸዉን ጉዳዮች ለይተዉ ያዉቃሉ ሥራ ላይ ያዉላሉ የተለያዩ የህግ ሥርዓቶች የሚከተሉ አገሮች ማስረጃ እንዴት እንደሚመዝኑ በቂ ግንዛቤ ይጨብጣሉ ከአገራችን አፈፃፀም ጋር ማዛመድ ይችላሉ ጻ በወንጀልም ሆነ በፍታብሔር ጉዳዮች ማስረጃ ማቅረብ አስፈላጊ ቢሆንም እንኳ መቅረብ የሚገባቸዉ አግባብነት እና ተቀባይነት ያላቸዉ ማስረጃዎች ብቻ መሆናቸዉን ምን ዓይነት ማስረጃዎች አግባብነት እንዳላቸዉ እና ለፍርድ ቤት እንዴት መቅረብ እንዳለባቸዉ ለይተዉ አዉቀዉ በተግባር ሥራ ላይ ማዋል ይችላሉ በወንጀልም ሆነ በፍታብሔር ጉዳዮች ማስረጃ ማን መቼ እና እንዴት ማቅረብ እንደሚገባቸዉ ያዉቃሉ ተግባራዊ ልምምድ በማድረግ በዚሁ መሠረት መሥራት ይችላሉ የማስረጃ አስረጅነት መመዘኛዎችን እንዲሁም በፍታብሔርና በወንጀል ጉዳየች መካከላ ያለዉን የመመዘኛ ልዩነት ያዉቃሉ ይህንን የሚመለከቱ መመዘኛ ጉዳዮችን በተግባር ሥራ ላይ ያዉላሉ በተለይ በወንጀልና በፍትብሔር ጉዳዮች ላይ የሚቀርቡ ማስረጃዎች ሲመዘኑ ትኩረት ዉስጥ መግባት ስለሚያስፈልጋቸዉ መሠረታዊ መርሆዎች ያዉቃሉ በፍታብሔርም ሆነ በወንጀል ጉዳይ የቀረቡ ምስክሮችን የመመርመር ክህሎት ያዳብራሉ የተለያዩ ዓይነት ማስረጃዎችን በወንጀልም ሆነ በፍታብፄር ጉዳይ ሲቀርቡ መዝነዉ አሳማኝነታቸዉን በመለየት መጠቀም ይችላሉ ክፍል አንድ ስለማስረጃ አጠቃላይ ግንዛቤ ምዕራፍ የማስረጃ ጽንሰ ሐሳብ አስፈላጊነትና ዓይነቶች ዝርዝር አላማዎች ሰልጣኞች ይህንን ምእራፍ ሲያጠናቅቁ የማስረጃን ፅንሰ ሀሳብ ይረዳሉ የማስረጃ ዓይነቶችን የመለየት ጠቀሜታ ከህግ ሥርዓቶች ተሞክሮ አንፃር ጠንቅቀዉ ያዉቃታሉ በአገራችን ያለዉን ተግባራዊ አፈፃፀም ፈትሸዉ አዉቀዉ በሥራ ላይ ተገቢዉን ጥንቃቄ ያደርጋሉ ያማዕረያጽያኀጎያ ዉድ ሰልጣኞች ማስረጃ ምንድነው። ለሚለው ጥያቄ የአገራችን ሕጐች ግልፅ መልስ አይሰጡም በህጐቻችን ውስጥ የማስረጃ ጉዳይን የሚመለከቱ በርካታ ድንጋጌዎች ቢኖሩም ማስረጃን ግን አይተረጉሙትም ስለዚህም ማስረጃ ለሚለው ቃል ትርጉም ለመፈለግ ሌሎች ምንጮችን መመርመር ግዴታ ይሆናል ከመዝገበ ቃላት አንፃር ማስረጃ ፍሬ ነገርን ወይም በጭብጥነት የተያዘን ጉዳይ መኖር ወይም አለመኖር አስመልክቶ ውሳኔ ሰጭውን ከፍል የማሳመን ውጤት ለመፍጠር ታቅዶ የሚቀርብ ማናቸውም ፍሬ ነገር ነው የሚል ፍቺ ይሰጠዋል በአገራችን ማስረጃን አስመልክቶ ከተፃፉ ጽሑፎች መካከል ዓላማየሁ ሐይሌ የኤክሰፐርት ማስረጃ በኢትዮጵያ ሕግ በማነፃፀር የቀረበ በሚል ጽሑፋቸው ገፅ ላይ ማስረጃን ለፍርድ ቤት ግምት መሠረት በመሆን ውሳኔ ሊያሰጡ ከሚችሉት ከነዚህ ፍሬ ነገሮች በመነሳት ግምት የሚወሰድበት ነጥብ ላይ የሚደረስበት ሥርዓት ነው ብለውታል ከውጭ አገር ጸሐፊዎች ደግሞ ክቨከ ከ ማስረጃ ማንኛውም ፍሬ ነገርን ወይም መደምደሚያን ለማረጋገጥ ወይም ለማስተባበል የሚጠቅም ነገር ነው የክስ መሰማት ሒደትን በተመለከተም ማስረጃ ማለት በጭብጥ የተያዙትን ፍሬ ነገሮች ለማረጋገጥ ወይም ለማስተባበል ተብሎ የሚቀርብ መረጃ ነው ይሉታል ስለዚህም ከነዚህ ለማስረጃ ከተሰጡ ፍቺዎች የምንረዳቸው ቁም ነገሮች ሃ ማስረጃ ለፍርድ ቤት የሚቀርብ መረጃ ሲሆን ይህ መረጃም ፍሬ ነገርን የሚመለከት ነው ሃ ይህንን ፍሬ ነገርን የሚመለከተው መረጃ ማስረጃ የሚያሰኘው በፍርድ ቤት በጭብጥ የተያዘን ፍሬ ነገር ወይም መደምደሚያ እውነተኛነት ወይም ትክክለኛነትነ ማረጋገጥ ዕህበፀ ር። በ ሀ ርበርህቨበ የሚረዳ በመሆኑ ነው በዚህም መሠረት ከማስረጃ ምንነት ጋር በተያያዘ የሚከተሉትን ማስተዋል ተገቢ ነው በመጀመሪያ ደረጃ ፍሬ ነገርን ወይም መደምደሚያን ለማረጋገጥ ወይም ለማስተባበል የሚቀርብ ይሁን እንጂ ማስረጃ ራሱ ፍሬ ነገር መሆኑን መረዳት ያስፈልጋል ይህም ማለት ማስረጃ የፍሬ ነገርን መኖር ወይም መደምደሚያን ለማረጋገጥ ወይም ለማስተባበል የሚቀርብ እንጂ የህግ ጉዳይን ለማረጋገጥ ወይም ለማስተባበል የሚቀርብ አይደለም ሕግን የሚመለከት ክርክር የተነሳ እንደሆነ ውሳኔ የሚያገኘው ሕጉን በመመርመር ነው እንጂ ማስረጃ በማቅረብ አይደለም ማስረጃ የህግ ክርክርን ለማስረዳት የሚቀርብ አይደለም በሁለተኛ ደረጃ ማስረጃን ለማስረዳት ከምንጠቀምባቸው ዘዴዎች መለየት ያስፈልጋል ከላይ እንደተገለፀው ማስረጃ የአንድን ፍሬ ነገር መኖር ወይም የመደምደሚያን ትክክለኛነት ለማረጋገጥ ወይም ለማስተባበል ለፍርድ ቤት የሚቀርብ ፍሬ ነገር ሲሆን በኋላ እንደሚገለፀው ይህንን ፍሬ ነገር ለፍርድ ቤት ለመግለፅ የምንጠቀምባቸው መንገዶች ወይም ዘዴዎች ምስክር አቅርቦ ማሰማት ወይም ሰነድ አቅርቦ ይዘቱን ማሳየት ወይም አንድ ፅቃ አቅርቦ ፍርድ ቤት ግንዛቤ እንዲወሰድበት ማድረግ ሊሆኑ ይችላሉ ለፍርድ ቤቱ የተገለፀው ወይም ፍርድ ቤቱ አይቶ የተገነዘበው ፍሬ ነገር ምሰክሩ የተናገረው ቃል ወይም የሰነዱ ይዘት ወይም መልዕክት ወይም ፍርድ ቤቱ የቀረበውን ዕቃ አይቶ የወሰደው ግንዛቤ ማስረጃ ፎህበር ሲሆን ይህንን ማስረጃ ፍርድ ቤቱ አንዲያውቀው ለማድረግ የቀረቡት ምስክሮች ሰነዶች ወይም ዕቃዎች ወዘተ ደግሞ ዘዴዎች ዞበ ይባላሉ በአንግሊዝ አሜሪካ በህንድ የማስረጃ ህጐችና ሰለማስረጃ የተፃፉ ጽሑፎች ላይ ማስረጃን ዐበር ከዘዴው ዞከ ለይቶ መጠቀም የተለመደ ሲሆን የአገራችን ህጐችም ይህንን ልዩነት ግምት ውሰጥ ያስገቡ የሚመስሉ ድንጋጌዎችን ይዘዋል ለምሳሌ የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ሥነ ሥርዐት ቁጥር ርዕስ ማስረጃን በመዝገብ ስለመፃፍ ይልና ዝርዝሩ ሲታይም ማስረጃ ተብሎ በመዝገቡ ውስጥ የሚፃፈው ምስክሮች የተናገሩት ቃል መሆኑን ይገልባል ሌሎችም በርካታ ልዩነቱን አመልካች የሆኑ ድንጋጌዎች ይኖራሉ በፍርድ ቤቶችና በዐቃቤ ህግ መስሪያቤቶች ያለው ልማድ ሲታይ ግን ማስረጃ የሚለውን ቃል ፍሬ ነገሩንና የተጠቀምንበትን ዘዴ እንዲገልፅ በመለዋወጥ መጠቀም የተለመደ በመሆኑ በዚህ ጽሑፍም በዚሁ በተለመደው መልክ በተለዋዋጭነት መጠቀሙ የሚቀጥል ሲሆን የትኛውን ሐሳብ ለማመልከት አንደተፈለገ ከቃሉ አገባብ በቀላሉ መለየት ይቻላል መ ያማዕረያይኑዶቻ የአንድን ፍሬ ነገር መኖር ወይም የመደምደሚያን ትክክለኛነት ለማረጋገጥ ወይም ለማስተባበል ከሚቻልባቸው ዘዴዎች እና ማስረዳት ከሚፈለገው ፍሬ ነገር ወይም መደምደሚያ ጋር ማስረጃው የሚኖረውን ግንኙነት መሠረት በማድረግ ማስረጃን በተለያዩ መንገዶች ክፋፍሎ መረዳት ይቻላል ፍሬ ነገርን ለማስረዳት ከምንጠቀምበት ዘዴ አንፃር ማስረጃን የምስከርነት ማስረጃ ከጠዐበከ። አለማየሁ ኃይሌ ገፅ በሚል የሚገለፅ ሲሆን ይህም ከንግግር በተጨማሪ በምልከት ወይም በድርጊት የተሰጠ የፍሬ ነገር መግለጫን ያጠቃለላል ለ ስነዶች የሰነድ ማስረጃ የሚባለው በላዩ ላይ የተፃፈበት የተሳለበት ወይም ማናቸውም ዓይነት ምልክት የተደረገበት ወይም ድምፅ የተቀዳበት ወይም ድምፅና ምስል የተቀረፀበት ሆኖ ይዘቱም ለአስረጅነት የሚቀርበው የተፃፈው ጽሑፍ የተሳለው ስዕል ወይም የተደረገው ምልከት ወይም የተቀዳው ወይም የቀረፀው ድምፅ ወይም ምሰል ወይም ማናቸውም ነገር ነው በዚህም መሠረት በጽሑፍ የተገለፁ ነገሮች ለምሳሌ ውሎች ቼኮች ለፖሊስ ወይም ለፍርድ ቤት የተሰጠ የዕምነት ቃል የተመዘገበበት በጽሑፍ የተገለፀ የላቦሪቶሪ ወይም የህክምና ምርመራ ውጤት የሰነድ ማስረጃ ነው አንዲሁም ስዕሎች ቻርቶች በድንጋይ ላይ የተቀረፁ ነገሮች በቴፕና የቪዲዮ ካሴቶች ዲስኮች የተፈለገው ይዘታቸው እስከሆነ ድረስ የሰነድ ማስረጃ ናቸው አለመሆኑ መታወቅ አለበት ሰነድ ያሰኘው ለማስረጃነት የተፈለገው ለፍርድ ቤት የሚቀርበውና ፍርድ ቤት የሚመለከተው ፍሬ ነገር በዚህ በወረቀት ካሴት ወዘተ ላይ ሰፍሮ መገኘቱ ነው ስለዚህ ለሰነድ ማስረጃነት ዋናው ነጥብ ማስረጃ የሚሆነው ፍሬ ነገር የተፃፈው ቃል የተቀረፀው ምልክት የተሳለው ስዕል የተቀረፀው ድምፅ ወይምምስል በወረቀቱ በካሴቱ በዕቃውወዘክተ ሠፍሮ መገኘቱ ነው ሐ ገላጭ ማስረጃዎች አነዚህ ፍርድ ቤት እንዲያያቸውና ግንዛቤ እንዲወሰድባቸው የሚቀርቡ ነገሮች ናቸው ለምሳሌ በወንጀል ድርጊት የተገኘ ንብረት ወይም ወንጀል ለመፈፀም አገልግሎት ላይ የዋለ መሳሪያ በማስረጃነት ሲቀርብ ገላጭ ማስረጃ ይባላል አገልግሎቱም ፍርድ ቤቱ ተመልክቶት አንድ አይነት ግንዛቤ እንዲወስድ ማስቻል ነው ተከሳሹ ግድያ ፈፀመበት የተባለው ቢላዋ በማስረጃነት ቢቀርብ ፍርድ ቤቱ ይህንን ተመልክቶ መሳሪያው የተባለውን ጉዳት ለማድረስ ብቃት እንዳለውና የተከሳሹን ቁርጠኝነትወዘተ በሚመለከት ግምት ይወስድበታል የተሰረቀ ፅቃ ፍርድ ቤቱ አንዲመለከተው ቢቀርብ የከሳሽ ዐቃቤ ሕግ ክስና ምስክሮች እንደሚገልፁት ዕቃው በአንድ ሰው ሽክም ከቦታ ቦታ ሊንቀሳቀስ መቻል አለመቻሉን በተመለከተ ግንዛቤ ለመውሰድ ይጠቅማል መወያያ ጥያቄዎች አንድ ሰው ይዞታው በሆነው መሬት ላይ መተላለፊያ የመስጠት ግዴታ አለበት በሚል በሚቀርብ ክስ ላይ በእርግጥም ለከሳሹ በተከሳሹ ይዞታ ላይ የመተላለፊያ መንገድ አስፈላጊ መሆኑን ለማረጋገጥ እንዲሁም በውሐ አጠቃቀም ምክንያት የሚቀርብ ክርክር በተመለከተ ልዩ ልዩ ጥቅሞችን በመጠበቅ ለመወሰን እንዲያስችል ዳኞች የክርክር መነሻ የሆኑትን መሬቶችና ውሐዎች ሁኔታ በአካል ተገኝተው ማየት ይችላሉ በዚህ መንገድ የተገኘ ማስረጃ ከላይ ከተጠቀሱት የማስረጃ ዓይነቶች በየትኛው ውስጥ ይመደባል። በመሠረታዊነት የአንድን ፍሬ ነገር መኖር ወይም አለመኖር ማረጋገጥ የሚቻለዉ ማስረጃ በማቅረብ ነዉ ነገር ግን ይህ መሠረታዊ መርህ የማይመለከታቸው ልዩ ሁኔታዎች አሉ ማለት ከፍሬ ነገሮቹ የተለየ ባህሪይ ወይም የሚያከራክር ነገር ባለመኖሩ ምክንያት ማስረጃ ማቅረብ አስፈላጊ የማይሆንባቸው ሁኔታዎች አሉ እነዚህም ሩ ፍርድ ቤት ግንዛቤ ሊወሰድባቸው የሚችሉ ወይም የሚገቡ ፍሬ ነገሮች እንዲሁም ሩ በፍርድ ቤት በሚደረግ የክርክር ሒደት በተከራካሪ ወገን የታመኑ ፍሬ ነገሮች ናቸው እነዚህን ሁኔታዎች በቅድሚያ መረዳት የተያዘውን ጉዳይ በአግባቡ ለመወሰን አስፈላጊ ነው አንድ ፍርድ ቤት ማስረጃ መቀበል ሳያስፈልገው ለጉዳዩ አወሳሰን ተገቢ የሆነውን ፍሬ ነገር መኖር ወይም አለመኖር ግንዛቤ ሊወስድበት የሚገባ ነው ወይም የታመነ ነው የሚል አቋም መውሰድ እንዲችል ማድረግ ያስፈለገውም በተለያዩ ምክንያቶች ነው በመጀመሪያ ደረጃ በታወቀ ፍሬ ነገር ወይም አከራካሪ ያልሆኑ ማረጋገጫዎች በመመልከት መወሰን በሚቻል ፍሬ ነገር ላይ ማስረጃ መቀበሉ ትርጉም ስለማይኖረው ነው በይፋ የታወቀ ወይም አከራካሪ ያልሆነ ማረጋገጫን መሠረት በማድረግ በቀላሉ ሊረጋገጥ የሚችል ሆኖ እያለ ተከራካሪዎች ግን ሊካካዱበት ይችላሉ ይህንን መከልከል አይቻልም ነገር ግን ፍርድ ቤቱ ራሱ ግንዛቤ ሊወሰድበት የሚችል ወይም የታመኑ ምንጮችን መሠረት በማድረግ መደምደሚያ ላይ መድረስ እየቻለ ተከራካሪ ወገኖችን ማስረጃ አቅርቡ ማለት ጊዜና ገንዘብ ከማባከን ሌላ የሚጨምረው ነገር የለም እንዲሁም የፍሬ ነገሩ መኖር ወይም አለመኖር ወይም የመደምደሚያው ትክክለኛነት በችሎት በተደረገ ክርክር ወይም መግለጫ የታመነ በሆነበት ሁኔታ ማስረጃ መቀበል የሚሰጠው አገልግሉት የለም ማስረጃ የሚቀርበው ተከራካሪ ወገኖች በተካካዱበት እና ጭብጥ ብለን የምንጠራው በተያዘበት ሁኔታ መሆኑ እየታወቀ ፍሬ ነገሩ ባልተካደበት ጭብጥ ባለተያዘበት ማስረጃ ቢቀርብም የሚያስረዳው ነገር የለም ከወጭና ጊዜን ከማባከን ውጭ የሚሰጠው ጥቅም የለም በዚሀ ምዕራፍ የሚገለፁትም እነዚህ ልዩ ሁኔታዎች ናቸው ነገር ግን ወደዝርዝር ውስጥ ከመግባት አስቀድሞ በአብዛኛው የቀድሞ የማስረጃ ሕግ ጽሑፎች ላይ ኛው አይነት ማስረጃ ማቅረብ የማያስፈልገው ፍሬ ነገር ስለሚባለውና በሕግ ግምት ዎሞጩህከፀዘበ ላይ መጠነኛ መግለጫ መስጠት ያስፈልጋል አንድ ፍሬ ነገር በህግ ግምት እንዲረጋገጥ ህግ በደነገገ ጊዜ ይህ ፍሬ ነገር ህግ በሚወሰነው ግምት መሠረት አንደሚረጋገጥ ይታወቃል በዚህም መሠረት ሩ ከአንድ ከተረጋገጠ ፍሬ ነገር ዞሾጸር በመነሳት ሌላ ፍሬ ነገርን ወይም መደምደሚያን ዞቬህበ ርከ ትክክለኛነት መገመት እንደሚገባነገር ግን ይህ ግምት መውሰዱ የሚጉዳው ሰው ተቃራኒ ማስረጃ በማቅረብ ማስተባበል እንደሚችል ህግ ሊደነግግ የችላል ይህም ሊስተባበል የሚችል የህግ ግምት ሀ ፀፀሀከባዐክከ ይባላል ቀሩ እንዲሁም ከአንድ ከተረጋገጠ ፍሬ ነገር ርእ በመነሳቱ ሌላ ፍሬ ነገርን ወይም መደምደሚያን ሀበ ዉኗርእ ትክክለኛነት መገመት እንደሚገባና ይህንን ህግ የወሰደውን ግምት ግን ተቃራኒ ማስረጃ በማቅረብ ማስተባበል እንደማይቻል ህግ ሊደነገግ ይችላል ይህም ሊስተባብል የማይችል የህግ ግምት ዘሀከከ ቨ ርዐበርህክፀ ፀጨፀሀበህቨበ ይባላል ግምት የሚወስድበት ፍሬ ነገር በጥልቀት ከታየ ማስረጃ ማቅረብ አስፈላጊ ያልሆነበት ሁኔታ አለ ለማለት አይቻልም በርግጥ ማስረጃው የሚቀርበው ግምት የሚወሰድበትን ፍሬ ነገር መኖር ወይም መደምደሚያ ትክክለኘነት ለማረጋገጥ አይደለም ነገር ግን ለህግ ግምት መሠረት የሚሆነውን ፍሬ ነገር ለማስረዳት ማስረጃ ሊቀርብበት የሚገባ ነው ለምሳሌ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር የልጅ መፀነስ ጊዜ የሚቆጠረው ልጁ ከተወለደበት በፊት ካለው ከሦስት መቶኛው ቀን ወዲህ ነው ይላል በዚህም መሠረት ልጁ የተፀነሰበትን ቀን ለመወሰን የሚቻለው ልጁ የተወለደበትን ቀን ለማስረዳት ከሚቀርበው ማስረጃ በሚወሰድ ግምት ነው ልጁ የተወለደበትን ቀን የሚያስረዳ ማስረጃ ማቅረብ አስፈላጊ ነው ይህ ልጁ የተፀነሰበትን ጊዜ ለመገመት መሠረት ነው ከዚህ አንፃር ምንም እንኳን ልጅ የተፀነሰበትን ቀን ለማስረዳት ማስረጃ ባይቀርብም የተወለደበትን ቀን ለማስረዳት ግን ማስረጃ መቅረቡ አይቀርም ስለዚህ ግምት የሚወሰድበት ፍሬ ነገር መኖርን ለመገመት መንደርደሪያ የሆነውን ፍሬ ነገር ለማስረዳት ማስረጃ የሚቀርብ በመሆኑ ይህ ግምት የሚወሰድበት ፍሬ ነገር በራሱ ብቻውን ሊቆም የማይችል በመሆኑ ማስረጃ ሳያስፈልገው ስለሚረጋገጥ ፍሬ ነገር በሚል በተጠቀሰው በዚህ ምፅራፍ ጉልህ ስፍራ የሚሰጠው አይደለም በዚህም መሠረት ቀጥሎ በፍርድ ቤት ግንዛቤ ስለሚወሰድባቸው እና ስለታመኑ ፍሬ ነገሮች ይገለፃል መወያያ ጥያቄዎች በፍትሐብሔር ህግ ቁጥር ላይ የሚከተለው ተደንግጐአል አንድ ሰው ደንበኛ የመኖሪያ ስፍራው አንድ በሆነ ጊዜ በዚሁ ስፍራ በነዋሪ አኳኋን ለመኖር አሳብ እንዳለው ይገመታል ይህ የተባለው ሰው የገለፀው ተቃራኒ ሐሳብ ቢኖር አሳቡ በቂ በሆነ አነጋገር የተለየ ካልሆነና ውጤትም የሚኖረው እንደነገሩ ደንበኛ ሁኔታ ወደፊት ለመድረስ የሚችል አንድ ሁኔታ ከደረሰ በጐላ የሚሆን ካልሆነ በቀር በደንበኛው የነገሮቹ መንገድ ወደ ፍፃሜ ደርሶ መታየት ያለበት ተቃራኒው አሳብ ከቁም ነገር አይቆጠርም በዚህ መሠረት ሀ ማስረጃ ሊቀርብብት የሚገባው ፍሬ ነገር የትኛው ነው። ሮቻ አንድ ፍሬ ነገር በፍርድ ቤት ግንዛቤ ሊወሰድበት የሚችለውና ማስረጃ ማቅረብ አስፈለጊ አይደለም የሚባለው ፍሬ ነገሩ በስፋት የታወቀ ርበበበ ዘበዕሄ በመሆኑ ወይም ተቀባይነት ያላቸው ምንጮችን በማየት ፎጩበር ዕርከከ ልሀከዕበከሃሄ ህ ሊረጋገጥ የሚችል ሲሆን ነው ሃ ፀ የአንዳንድ ፍሬ ነገሮች መኖር ወይም አለመኖር ክርክር የሚያስነሳ በስፋት የሚታወቁ በመሆናቸውም የተነሳ ዳኞች ግንዛቤ የሚወስዱባቸው ሊሆኑ ይችላሉ አዲስ አበባ የኢትዮጳያ ዋና ከተማ ነው አንበሳ የዱር አራዊት ነው የሚሉት በኢትዮጵያ ውስጥ ክርክር የማያስነሱ ፍሬ ነገሮች ናቸው እንደነዚህ ያሉ ፍሬ ነገሮች መረጋገጥ ውሳኔ ለመስጠት አስፈላጊ በሆነ ጊዜ ማስረጃ ማቅረብ ሳያስፈልግ ፍርድ ቤቱ በራሱ ሊቀበላቸው ይገባል ያም ሆኖ ግን ዳኞች ክርክር የማያስነሳ በሚገባ የሚታወቅ ነው በማለት የአንድን ፍሬ ነገር መኖር ወይም አለመኖር ለማስረዳት ወይም ለማስተባበል ማስረጃ ማቅረብ አያስፈልግም የሚል አቋም ሊወስዱ የሚችሉት የራሳቸውን ዕውቀት መሠረተ በማድረግ ሳይሆን በአካባቢው ህበረተሰብ ዘንድ በሚገባ መታወቅን መሠረት በማድረግ ነው በተጨማሪም አንዳንድ ፍሬ ነገሮች በስፋት የሚታወቁ ባይሆኑም እንኳን የነዚህን ፍሬ ነገሮች መኖር ለማረጋገጥ ወይም ለማስተባበል ማስረጃ ማቅረብ ሳያስፈልግ ተቀባይነት ያላቸውን አስገዳጅ ምንጮች ለህከዘከከህ ህር በመመልከት ውሳኔ ላይ መድረስ ይቻላል ለምሳሌ በቂ ስንቅ ሳይኖር ቼክ ፈርሞ ስለሰጠ በቼኩ ላይ የተጠቀሰውን ገንዘብ ሊከፍል ይገባል የሚል ከሳሽ በተከሳሽ ላይ ለቀረበው ክስ ተከሳሹ ክሱ የቀረበው ለክስ ማቅረቢያ በህግ የተወሰነው ጊዜ አንድ ቀን ካለፈው በኋላ በመሆኑ በይርጋ የታገደ ነው በሚል መቃወሚያ ቢያቀርብና ከሳሹ በበኩሉ ክሱ ፍርድ ቤት ከቀረበበት ቀን በፊት ያለው ቀን የህዝብ በዓል ቀን በመሆኑ ሊቆጠርበት እንደማይገባ ቢገልፅ ክስ ከቀረበበት ቀን በፊት ያለው ቀን የህዝብ በዓል ቀን ነው ወይስ አይደለም የሚለው ጭብጥ ውሳኔ ሊሰጥበት የሚገባ ሲሆን ይህንን ለማረጋገጥ ግን ፍርድ ቤቱ ከሳሹን ማስረጃ እንዲያቀርብ ሊያስገድድው አይገባም ይህንን ሩ ተቀባይነት ያለውን የቀን መቁጠሪያ በመመልከት ወይም ሩሩ ስለህዝብ በዓላት ቀናት የወጡትን አዋጆች በመመልከት መወሰን አለበት ማስረጃ መቀበል ሳያስፈልግ ግንዛቤ ሊወሰድባቸው ስለሚገቡ ፍሬ ነገሮች በህግ በግልፅ የተደነገገባቸው ሁኔታዎችም አሉ ለምሳሌ በ ዓም በቁጥር የወጣው የነጋሪት ጋዜጣ ማቋቋሚያ አዋጅ ላይ ማናቸውም አዋጅ ድንጋጌ ህግ ደንብ ውሳኔ ትዕዛዝ ማስታወቂያ በማናቸውም የመንግስት ሥራ ላይ የተሾመ ሹም ስም ስራና ፊርማ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ የወጣ እንደሆነ ማናቸውም ፍርድ ቤት ሊቀበለው እንደሚገባ ተደገግጓል በ ዓም የወጣው የፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ አዋጅ ቁጥር እንደዚሁ በተመሳሳይ በፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ላይ የወጡ ነገሮችን ፍርድ ቤቶች ሊቀበሉዋቸው እንደሚገባ ተደንግጓአል ስለዚህም የክርክር መነሻ የሆነው ፍሬ ነገር በነጋሪት ጋዜጣ ላይ መውጣት አለመውጣቱን ነጋሪት ጋዜጣውን በመመልከት ማረጋገጥ እንደሚገባ ሁሉ በነጋሪት ጋዜጣ ላይ የተገለፀ ፍሬ ነገር ትክክለኛነትን ለማረጋገጥ ሌላ ማስረጃ መቀበል አያስፈልግም ጋዜጣውን በመመልከት ብቻ ግንዛቤ ሊወሰድበት ይገባል መወያያ ጥያቄዎች የመተጫጨት ውሉን ያለበቂ ምክንያት ስላፈረሰች በአገሩ ባህል መሠረት ለጥሎሽ በሽማግሌ በኩል የተቀበለችውን ብር ትክፈለኝ በሚል ከሳሽ በተከሳሽ ላይ ለአቀረበው ክስ ተከሳሽዋ በሰጠችው መልስ ከሳሽ ገንዘቡን ለሽማግሌዎች የሰጠ ቢሆንም የማታወቀውና ያልደረሳት በመሆኑ ልትከፍለው እንደማትችል ገልፃ ተከራክራለች በዚህ ጉዳይ ተከሳሽ ሽማግሌዎችም መቀባላቸውን እስካልካደች ድረስ በአገር ልማድ በግልፅ እንደሚታወቀው ጥሎሽ የተቀበለው ሽማግሌ ገንዘቡን ጥሎሽ ለሚገባው ሰው የሚሰጥ በመሆኑ ሽማግሌዎቹ ጥሎሹን ለተከሳሽ መስጠታቸውን ለማስረዳት ማስረጃ ማቅረብ ሳያስፈልግ ትክፈል በሚል መወሰን ይቻላልን። ከጠቅላይ ፍርድ ቤት የወይመቁጥር በላይ በማስተካከል የተወሰደ ኖዎቻሥፖ ዕልታመጵ ፉሪ ነሮፖሮቻ ጽንሰ ሐሳቡ አንድ ፍሬ ነገር መኖሩ ወይም አለመኖሩ ታምኗል የሚባለው በተከራካሪ ወገኖች በአንደኛው ስለዚህ ፍሬ ነገር መኖር ወይም አለመኖር የተገለፀውን ሌላኛው ወገን አምኖ ሲቀበለው ወይም ስምምነቱን ሲገልፅ ነው በዚህም መሠረት የታመነውን ፍሬ ነገር በተመለከተ የታመነለት ሰው ማስረጃው አድርጐ እንዲጠቀምበት ወይም ማስረጃ ማቅረብ ሳያስፈልገው በፍርድ ቤት የተረጋገጠ ፍሬ ነገር ተደርጐ አንዲወሰድ የማድረግ ውጤት አለው የፅምነት ቃል አሰጣጡን በተመለከተም ክርክሩ ከመጀመሩ በፊት ማለትም ከፍቤት ውጭ የተሰጠና የማስረጃነት ዋጋ ያለው ፎበከቫ ልበጠዕርበ ወይም ከፍቤት ከተጀመረ ክርክር ሒደት ማለትም በፍርድ ቤት ውስጥ የተሰጠ የዕምነት ቃል ህሀርጪ ልዐጠወዐበሊሆን ይችላል ከፍርድ ቤት ውጭ የተሰጡ የዕምነት ቃሎች ፍሬ ነገርን ለማስረዳት በማስረጃነት ሊቀርቡ የሚችሉ ናቸው የማስረጃ ተቀባይነትን የሚመለከቱ ደንቦችን እስከ አሟሉ ድረስ ማለት ነው ከነዚህም መካከል በወንጀል ጉዳይ የወንጀሉ ድርጊት መፈፀሙን በማመን በተከሳሹ ለመርማሪ ፖሊስ ወይም ለምርመራ ቃል ተቀባይ ፍርድ ቤት የሚሰጡ የዕምነት ቃሉች ሩ በፍትሐብሔር ጉዳይ ዕዳን በማመን ከፍርድ ቤት ውጭ የተሰጡ መተማመኛዎች ተጠቃሽ ሲሆኑ እነዚህም በማስረጃነት ሊቀርቡ ይችላሉ ነገር ግን አምኖአል የተባለው ሰው ማስረጃ በማቅረብ ማስተባበል ይችላል በፍርድ ቤት ውስጥ የተሰጡ የዕምነት ቃሎች የተለያዩ ዓይነት አላቸው ለምሳሌ ያህልም ሩሩ በወንጀል ጉዳይ ተከስሶ ፍርድ ቤት የቀረበ ተከሳሽ ክሱ ተነብቦለት ከተረዳው በኃላ የፅምነት ክህደት ቃሉን አንዲሰጥ ሲጠየቅ ወንጀሉን በማመን የሚሰጠው የዕምነት ቃል ሩ በፍትሐብሔር ጉዳይ የተከሰሰው ሰው ለፍርድ ቤት በሰጠው መልስ ወይም በክርክሩ ሒደት በቃል በጽሑፍ የሰጠው የዕምነት ቃል በጽሁፍ የሰጠው የዕምነት ቃል ተጠቃሽ ናቸው በፍርድ ቤት ውስጥ የተደረገ የማመን ቃል እንደሁኔታው የማስረጃነት ወይንም ማስረጃ ማቅረብ ሳያስፈልግ እንደተረጋገጠ ፍሬ ነገር የመወሰድ ውጤት ያስከትላል ከላይ ከተመለከተው መረዳት የሚቻለው ማስረጃ ማቅረብ ሳያስፈለግ ፍሬ ነገሩ የተረጋገጠ ተደርጐ እንዲወሰድ የማስደረግ ውጤት ሊኖረው የሚችለው በፍርድ ቤት ውስጥ የተደረገ ማመን ነው ከፍርድ ቤት ውጪ የተደረገ ዕምነት ግን በማስረጃነት የሚቀርብና ማስተባበያ ማስረጃም ሊቀርብበት የሚችል በመሆኑ ማስረጃ የማያስፈልጋቸው ፍሬ ነገሮች በሚለው በዚህ ምዕራፍ ሥር የሚሸፈን አይደለም በዚህ ምዕራፍ የሚታየው በፍርድ ቤት የተደረገ የእምነት ቃል ሲሆን በፍትሐብሔር እና በወንጀል ጉዳዮች የተለያየ አፈፃፀም ስለአለው ለያይቶ መመርመሩ አስፈላጊ ነው በወንጀል ጉደይ በችሎት የታመኑ ፍሬ ነገሮች በወንጀል ጉዳይ በፍርድ ቤት የታመኑ ፍሬ ነገሮች ማስረጃ ማቅረብ ሳያስፈልግ የተረጋገጡ ተደርገው የሚወሰዱበት ዕድል በጣም ጠባብ ነው በወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ሥነ ሥርዓት ቁጥር ላይ እንደተመለከተው እንደተረጋገጡ ፍሬ ነገሮች ተደረገው የሚወሰዱት ተከሳሹ በክሱ ማመልከቻ ላይ የተዘረዘረውን ወንጀል ለመስራቱ በሙሉ ያመነ እንደሆነ ነው ከዚህ ጋር በተያያዘ በወንጀል ጉዳይ ፍሩ የፅምነት ቃል ሰጠ የሚባለው ተከሳሹ ራሱ ነው እንደፍትሐብሔር ጉዳይ ከሳሹ ተከሳሹ በመልስ ላይ የገለፀውን ከሳሽ ሊያምን ይችላል ወይም ጠበቃ ሞግዚቱ እንደራሴውወዘክተ ስለተከሳሽ ሆነው የዕምነት ቃል ሊሰጡ አይችሉም ተከሳሹም ቢሆን በመሠረቱ አመነ ለመባል በክሱ ማመልከቻ ላይ የተዘረዘረውን ወንጀል ለመስራቱ በሙሉ ያመነ መሆኑ መረጋገጥ አለበት እንደፍትሐብሔር ጉዳይ በዝምታ ወይም በግልፅ እና በዝርዝር ባለማስተባበል መነሻ አምኖአል አይባልም የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ሥነሥርዓት ቁጥር ድንጋጌን ከፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ጋር አገናዝብ ተከሳሹ ራሱ በክሱ ላይ የተዘረዘረውን ወንጀል ለመስሪቱ በሙሉ ያመነ ሆኖ እያለ ፍርድ ቤቱ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ዐቃቤ ሕጉ ለክሱ የሚደግፈውን ማስረጃ እንዲያቀርብ ለማዝዝና ተከሳሹም የመከላከያ ማስረጃውን እንዲያቀርብ ለመፍቀድ ይችላል የወንጀለኛ መቅጫ ህግ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ው ው ሆኖም ቃሉ የዕምነት ቃል የሚለውን የአሟላ ሆኖ ከተገኘና ፍርድ ቤቱም የዐቃቤ ህግንና የመከላከያ ማስረጃን መቀበል አስፈላጊ ሆኖ ባላገኘው ጊዜ የታመነው ፍሬ ነገር እንደተረጋገጠ ተቆጥሮ የጥፋተኛነት ውሳኔ ይሰጣል ይህም ማለት ሩሩ ፍሬ ነገሩን ለማስረዳት ማስረጃ ማቅረብን አላስፈላጊ ያደርገዋል ስለዚህም ዐቃቤ ህጉም ሆነ ተከሳሹ ማስረጃ አያቀርቡም ሩ በቅጣቱ ላይ ካልሆነ በስተቀር ጥፋተኝነትን ባቋቋሙት ፍሬ ነገሮች ላይ ይግባኝ መጠየቅ አይፈቀድም በወንጀለኛ መቅጫ ህግ ሥነ ሥርዓት ቁጥር በፍትሐብሔር ጉዳይ በችሎት የታመኑ ፍሬ ነገሮች በፍርድ ቤት ውስጥ በችሎት የታመኑ ፍሬ ነገሮች ማስረጃ ሳያስፈልጋቸው ውሳኔ ለማሰጠት የሚችሉት በዋነኛነት በፍትሐብሔር ጉዳዮች ነው በፍትሐብሔር ጉዳይ በችሎት የተሰጡ ናቸው የሚባሉት የፅምነት ቃሎችተከራካሪ ወገኖች የሚያቀርቡአቸው የአቤቱታ ጽሑፎች እንዲሁም እነዚህ ወገኖች በፍርድ ቤት ለሚደረግ የቃል ክርክር በሚሰጡዋቸው መልሶች ሊገለፁ ይችላሉ በዚህ መንገድ የተሰጡትን ቃሎች የዕምነት ቃል የሚያደርጋቸው ሩ ተከራካሪ ወገኖች ወይም ወኪሉቻቸው በግልፅ ማመናቸው ሩ በዝምታ ማለፋቸው ወይም ፍሩ በአነጋገር ወይም በአገላለፅ ዘይቤ ማመናቸው ተደርጐ እንዲወሰድ ማድረጋቸው ሊሆን ይችላል የፍትሐብሐር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር በተጨማሪም የፍትሐብሔር ጉዳይ እንደወንጀል ጉዳይ በሙሉ ማመንን በግዴታ የሚጠይቅ አይደለም በዚህም መሠረት የዕምነት ቃሉ ሩ በግልፅም በዝምታ ወይም በአነጋገር ዘይቤ በሙሉ የታመነ በመሆኑ የታመነውፍሬ ነገር በሙሉ ማስረጃ ማቅረብ የማያስፈልገው ወይም ሩሩ በግልፅም በዝምታ ወይም በአነጋገር ዘይቤ በከፊል የታመነ ሆኖ የታመነው ክፍል ብቻ ማስረጃ ማቅረብ ሳያስፈልግ ውሳኔ ሊያሰጥ የሚያስችል ሊሆን ይችላል መወያያ ጥያቄዎች በወንጀል ጉዳይ ተከሳሹ በክሱ ማመልከቻ ላይ የተረዘረዘውን ወንጀል ለመስራቱ በሙሉ አምኖ እያለ ፍርድ ቤቱ ማስረጃ እንዲቀርብ ትዕዛዝ የሚሰጠው ምን ምን ነገሮችን ግምት ውስጥ በማስገባት ነው። ክፍል ሁለት ማስረጃን ለፍርድ ቤት ስለማቅረብ ምዕራፍ ስለማስረጃ ተቀባይነት ዝርዝር አላማዎች ሰልጣኞች ይህንን ምእራፍ ሲያጠናቅቁ በወንጀል ጉዳይም ሆነ በፍታብሔር ስለማስረጃ ተቀባይነት እና አግባብነት በቂ ግንዛቤ በመጨበጥ በተግባር ላይ ማዋል ይችላሉ ተቀባይነት ያላቸዉን ማስረጃዎች ተቀባይነት ከሌላቸዉ የመለየት ብቃት ያዳብራሉ ጋፇጎጎ ዉድ ሠልጣኞች ባለፉት ምዕራፎች ውስጥ አንደተገለፀው በተወሰኑ ልዩ ሁኔታዎች ካልሆነ በስተቀር የአንድን ፍሬ ነገር መኖር በመጥቀስ በፍቤት የሚከራከር ሰው ወይም አንድ ዓይነት መደምደሚያ ላይ ሊደርስ ይገባል በሚል የሚከራከር ሰው ማስረጃ በማቅረብ የፍሬነገሩን መኖር ወይም የመደምደሚያውን ትክክለኛነት ማስረዳት ይገባዋል የተባለው ፍሬ ነገር አለመኖሩን ወይም የተጠቀሰው መደምደሚያ ትክክለኛ አይደለም የሚል ሰውም ማስረጃ በማቅረብ ይህንኑ የማስተባበያ አቋሙን ማስረዳት አለበት ዉድ ሠልጣኞች ለሚከተሉት ሁለት ቃላት ከማስረጃ መርህ አንፃር ትርጉም ስጡ ተዛምዷቸዉንም አስረዱ ተቀባይነት አግባብነት የአንድ ፍሬ ነገርን መኖር ወይም የመደምደሚያን ትክክለኛነት ለማስረዳት ወይም ለማስተባበል የተፈለገው ማስረጃ በዘፈቀደ ወይም ማስረጃ አቅራቢው ስለፈለገው ብቻ ይቀርባል ማለት አይደለም ማስረጃው ሊቀርብ የሚችለው ተቀባይነት ሲኖረው ብቻ ነው ተቀባይነት የሌለው ማስረጃ ሊቀርብ አይችልም የማስረጃው ተቀባይነት የሚወሰነው ደግሞ በሁለት መንገዶች ነው የመጀመሪያው የማስረጃ ተቀባይነት ቀዳሚ ደንብ የማስረጃን አግባብነት የሚመለከተው ነው ማለትም እንዲቀርብ የተጠየቀው ማስረጃ ያስረዳዋል ለተባለው ፍሬ ነገር አግባብነት ሊኖረው ይገባል በወመህሥሥ ቁጥር ላይ በዋናው ጥያቄ የሚቀርቡ ጥያቄዎች ውሳኔ ስለሚሰጥበት ፍሬ ነገር ተገቢ የሆኑትና ምስክሩ በቀጥታም ሆነ ቀጥታ ባልሆነ መንገድ የሚያውቀውን ፍሬ ነገር ብቻ ነው በሚል ሲደነገግ ተገቢ የሆኑትና የሚለው ምስክሮች የሚያስረዱት ፍሬ ነገር ውሳኔ ለሚሰጥበት ፍሬ ነገር አግባብነት ያለው መሆን እንዳለበት የሚያመለክት ነው ብቻ የሚለው ቃል ደግሞ ህጉ አግባብነት ያላቸውን ብቻ ለመቀበል መቁረጡንና አግባብነት የሌላቸውን ደግሞ ላለመቀበል መወሰኑን ያመለክታል በፍብሥሥ ሕጉም በቁጥር ላይ የተደነገገውም ከ ወመሕሥሥ ድንጋጌው ጋር ተመሳሳይ ነው እነዚህ ድንጋጌዎች ምስክሮችን የሚመለከቱ ይሁኑ እንጂ የማስረጃው ዓይነት ሰነድም ይሁን ሌላ አግባብነት የሌላቸው ማስረጃዎች ለፍቤት አይቀርቡም ለዚህም የወመሕሥሥ ቁጥር እና የፍብሥሥ ሕግ ቁጥር እና ድንጋጌዎችን መመልከት ይቻላል በሌላ በኩል ማስረጃው ውሳኔ ለመስጠት ተገቢነት ቢኖረው እንኳ እንዳይቀርብ የሚያግድ በህግ የተደነገገ ክልከላ ካለ አይቀርብም ማስረጃ ሊቀርብ የሚችለው ውሳኔ ሊሰጥበት ለተፈለገው ፍሬ ነገር አግባብነት ስላለው ብቻ ሳይሆን ህግ እንዳይቀርብ ያልከለከለው በመሆኑ ጭምር ነው ስለዚህ ሕግ እንዳይቀርብ የከለከለው ማስረጃ አግባብነት ቢኖረው እንኳን ሊቀርብ አይችልም በዚህም መሠረት የማስረጃ ተቀባይነትን በተመለከተ ከላይ ከተገለፁት ሐሳቦች መረዳት የሚቻለው ሃሦ ማንኛውም ማስረጃ ሊቀርብ የሚችለው ያስረዳዋል ለተባለው ፍሬ ነገር አግባብነት ያለው መሆኑ ሲረጋገጥ ነው ሃሦ በተጨማሪም ማስረጃው ሊቀርብ የሚችለው በህግ አንዳይቀርብ ያልተከለከለ እንደሆነ ነው የማስረጃ ተቀባይነት ጉዳይ ብቸኛ ባይሆንም መሠረታዊ የማስረጃ ህግ ደንብ ነው ለማለት ይቻላል ይህም በበቂ ምክንያቶች ላይ የተመሰረተ ነው አግባባነት የሌለው ማስረጃ ሊቀርብ አይገባም የሚባለው የተያዘውን ክርክር ወይም ጭብጥ ለመወሰን ስለማይጠቅም ነው ስለዚህም አግባብነት የሌለውን ማስረጃ እንዳይቀርብ ማገድ የማያስፈልገው ማንኛውም እቃ ግን ደረሰኝ በመቀበል ለተወሰደበት ሰው ተመላሽ ይሆናል ፍርድ ቤቱ ለክርክሩ አግባብ ያልሆነውን ወይም ከነገሩ ጋር ግንኙነት የሌለውን ማንኛውንም ጽሁና በማናቸውም ጊዜ እንዳይቀርብ ለማገድ ይችላል ይህንንም ሲወስን ምክንያቱን በመዝገቡ ላይ መግለጽ አለበት ስለጽሁፍ ሰነዶች አቀራራብ በዚህ ምእራፍ ውስጥ የተነገረው ድንጋጌ እንደነገሩ አካባቢ ሁኔታ በማስረጃነት በሚቀርቡ ግዙፍ ነገሮች ላይም ተፈጻሚ ይሆናል የፍቤቱ እና የተከራካሪ ወገኖችን ጊዜና ወጪ ከመቆጠቡም በላይ የፍርድ ሒደት ሥርዓት ይዞ እንዲጓዝ ያደርጋል ለተያዘው ጭብጥ በማይጠቅሙ ማስረጃዎች ክምችት ምክንያት የውሳኔ አሰጣጥ እንዳይወሳሰብም ያደርጋል ከዚህ በተጨማሪም ማስረጃው አግባብነት ቢኖረው እንኳን ሕግ ተቀባይነት ያላቸው ማስረጃዎች በተለያዩ ምክንያቶች ሊሆን ይችላል ለምሳሌ ፍሬ ነገሩን በተሻለ ሁኔታ የሚያስረዳ ሌላ ማስረጃ በመኖሩ የሰነድ ማስረጃ ካለ ከምስክር በተሻለ ሁኔታ ያስረዳል ወይም ሚዛናዊ ዳኝነት እንዳይሰጥ የሚያደርግ በመሆኑ በወንጀል ጉዳይ ከጥፋተኛነት በፊት የተሰጠ ሌላ የጥፋተኛነት ውሳኔ ወይም መሠረታዊ የህግ መርህ ወይም የሰው ልጆችን መብት የሚፃዛረርበነፃ ፈቃድ ያልተገኘ የዕምነት ቃልን በመሆኑ ምክንያት ሊሆን ይችላል በአገራችን የማስረጃ ተቀባይነትን የሚመለከቱ ደንቦች በተለያዩ ሕጐች ውስጥ ተሰበጣጥረው ይገኛሉ ከዚህ አንፃር አግባብነት የሌላቸው ማስረጃዎች የሚለዩት በማስረጃነት ሊገለፅ በተፈለገው ፍሬ ነገር እና ያስረዳዋል ወይም ያስተባብለዋል በተባለው ፍሬ ነገር ወይም መደምደሚያ መካከል በሚኖር ግንኙነት መሠረት ሲሆን ህግ አይቀርቡም የሚላቸው ማስረጃዎች የትኞቹ እንደሆኑ ደግሞ ህጐችን በመፈተሽ የሚገኝ ነው በተግባር እንደሚታየውም በበርካታ የፍትሐብሔር እና የወንጀል ጉዳዮች ላይ የማስረጃ ተቀባይነትን የሚመለከቱ ክርክሮች የሚቀርቡ ሲሆን ፍቤቶች ደግሞ ህጐችን በመመርመር ተገቢውን ብይን መስጠት ይገባቸዋል ዕታማዕረያሮህሦ ጽያራሳዮ ዉድ ሠልጣኞች ከላይ እንደተገለፀው የማስረጃ አግባብነት የሚወሰነው በሁለት ፍሬ ነገሮች መካከል በሚኖር ግንኙነት መነሻ ነው እነዚህ ፍሬ ነገሮችም ማስረጃው ይገልፀዋል የሚገልጸው ፍሬነገርና ማስረጃው ያስረዳዋል ወይም ያስተባብለዋል የተባለው ፍሬ ነገር ናቸው ከዚህ አንፃር ትኩረት ሊሰጥባቸው የሚገቡ ነጥቦች የማስረጃው አግባብነት የሚወሰነው ይህ ማስረጃው ይገልፀዋል የተባለው ፍሬ ነገር ማስረጃው ሊያስረዳው ወይም ሊያስተባብለው ከሚፈልገው ፍሬ ነገር ጋር ያለው ትስስር በነገሮች አመክኖአዊ ግንኙነት ርዐበበርቪበ ወይም ህግ በፈጠረው ትስስር ለምሳሌ ህፃኑ የተፀነሰበት ቀን ከዚህ በኃላ ነው ብሎ ለመገመት የተወለደበትን ቀን የሚመለከት ፍሬ ነገር መነሻ ሊሆን ይችላል ሃ ማስረጃው ያስረዳዋል ወይም ግምቱ እንዲወሰድ ያስችለዋል ወይም ያስተባብለዋል የተባለው ፍሬ ነገር በፍቤት ክርክር ረገድ በጭብጥ የተያዘ ፍሬ ነገር ር። ኗር ሊሆን ይችላል የማስረጃ አግባብነት በወንጀል ጉዳዮች በወንጀል ጉዳዮች የሚቀርቡ ማስረጃዎች ውሳኔ ለሚሰጥበት ፍሬ ነገር አግባብነት ሊኖራቸው እንደሚገባ ይህም በወመህሥሥእንደተደነገገ ቀደም ሲል ተገልፆአል የአግባብነት ድንጋጌው ተፈፃሚ የሚሆነውም በዐቃቤ ሕግ በኩል ለሚቀርቡ ማስረጃዎች ብቻ ሳይሆን በተከሳሹ በኩል ለሚቀርቡ የመከላከያ ማስረጃዎች ጭምር ነው ሊቀርብ የተፈለገው ማስረጃ ውሳኔ ሊሰጥበት ለተፈለገው ፍሬ ነገር አግባብነት ያለው መሆኑ ወይም አለመሆኑ በሁለቱ ፍሬ ነገሮች መካከል ባለው ግንኙነት ወይም ትስስር የሚወሰን ሆኖ የዚህን ግንኙነት መኖር ለማረጋገጥ ደግሞ ሦ በክስ ማመልከቻው ላይ የተገለፀውና ተላለፈ በተባለው የወንጀል ህግ ድንጋጌ ወንጀሉን ያቋቁማሉ በሚል የደነገጋቸው ፍሬ ነገሮች ሊመረመሩ ይገባል በጭብጥ የሚያዘውን ፍሬ ነገር ለማወቅ ይረዱናል ሃሦ ጮማስረጃው ይገልፀዋል የተባለውን ፍሬ ነገር ደግሞ ግራቀኝ ተከራካሪ ወገኖች ዐቃቤ ህጉና ተከሳሹ ማስረጃውን ከማሰማታቸው በፊት ስለማስረጃው አይነትና ይገልፀዋል ስለተባለው ፍሬ ነገር ከሚሰጡት መግለጫ ለመረዳት ይቻላል የወመህሥሥ ቁጥሮች እና ፍርድ ቤቱ ይህንን መግለጫ ካደመጠ በኃላ ማስረጃውን ከመቀበሉ በፊት በአግባቡ ላይ ሊወሰን ይገባል በወንጀል ጉዳይ የማስረጃ አግባብነት ሲወሰን ከጭብጥ ወይም በወንጀል ህጉ ላይ ከተጠቀሰው እና ተከሳሹ ተላለፈ የተባለውን ወንጀል ያቋቁማሉ ተብለው ከተገለፁት ፍሬ ነገሮች እና በከስ ማመልከቻው ላይ ከተጠቀሱት ፍሬ ነገሮች አንዛር የሚታዩ መሆኑ ግልፅ ነው ነገር ግን ሊቀርብ የተፈለገው ማስረጃ የግዴታ ከእነዚህ ፍሬ ነገሮች ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ሊኖረው ይገባል ብሎ መደምደም ስህተት ነው ሊቀርብ የተፈለገው ማስረጃ ከጭብጡ ጋር በቀጥታ ባይገናኝም እንኳን የወንጀሉን አፈፃፀም አካባቢያዊ ሁኔታ የሚያስረዳ ከሆነ አግባብነት ሊኖረው ይችላል እንደነዚህ ያሉ ቀጥተኛ ሳይሆን ቀጥተኛ ያልሆኑ ማስረጃዎች በተናጠል ሲታዩ ጭብጡን የሚያስረዱ ባይሆኑም ተጠረቃቅመው ሲገናዘቡ ግን ሊያስረዱ ይችላሉ ከላይ እንደተመለከተው የማስረጃ አግባብነት የሚለካው በጭብጥነት ከተያዘው ፍሬ ነገር ወይም ለዚህ ፍሬ ነገር አግባብነት አለው ከተባለ ፍሬ ነገር ጋር ካለው አግባብነት ነው የሚባለውም ለዚህ ነው እንግሊዝና ህንድን በመሳሰሉ አገሮችም በወንጀል ጉዳይ ማስረጃ አግባብነት አለው ከሚባልባቸው ምክንያቶች መካከል በጭብጥ ለተያዘው ፍሬ ነገር ወይም ለዚህ ፍሬ ነገር አግባብነት ላለው ፍሬ ነገር ሃ አንድ አካል ወይም አንድ ክፍል የሆኑ ፍሬ ነገሮች አጋጣሚ መንስኤ ወይም ውጤት የሆኑ ፍሬ ነገሮች አመቺ ሁኔታዎችን የፈጠሩ ፍሬ ነገሮች ሃ ያነሳሱ ዝግጅነትን የሚያሳዩ እንዲሁም ከድርጊቱ በፊትና በኃላ የታዩ ባህርያት ይገኙበታል ልሃ ዞኮ በእኛ አገርም ተፈፃሚነት ሊኖራቸው ይችላል የማስረጃ አግባብነት በፍትሐብሔር ጉዳዮች በፍትሐብሔር ጉዳዮች የማስረጃ አግባብነትን ለመወሰን ዋነኛው መመዘኛ ማስረጃው ይገልፀዋል በተባለው ፍሬ ነገር እና በጭብጥ በተያዘው ፍሬ ነገር መካከል ያለው ትስስር ወይም ግንኙነት ነው ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ በህግ የሚወሰንበት ሁኔታም አለ ሕጉ የማስረጃውን አግባብነት የሚወሰነውም ሦ ሕጉ በፍሬ ነገሮች መካከል ያለውን ትስስር ሊወሰን ይችላል ለምሳሌ የህፃኑ መፀነስ ከመቼ ጀምሮ ነው። የሚለውን ለማስረዳት የተወለደበትን ቀን ማስረዳት ይገባል በሚል በተፀነሰበት እና በተወለደበት ቀን መካከል ትስስር እንደፈጠረው ማለት ነው እንደህ ዓይነት ትስስር የሚታይባቸው በርካታ ድንጋጌዎች አሉ ሃ ሕጉ የአንድን ፍሬ ነገር መኖር ወይም አለመኖር ለማስረዳት አግባብነት ያላቸው የተወሰኑ ፍሬ ነገሮች ብቻ ናቸው በሚል የሚደነግግበት ሁኔታ አለ በፍብሕ ቁ ላይ እንደተመለከተው ማስገደድ ስህተት እና ማታለል ማለት ነው ስለሆነም የሚቀርበው ማስረጃ ማስገደድ ስህተት ወይም ማታለል መፈጸሙን የሚያስረዳ መሆን አለበት ነው ሃ እንዲሁም ሕጉ የአንድን ፍሬ ነገር መኖር ወይም አለመኖር ለማስረዳት አግባብነት የላቸውም በሚል የተወሰኑ ፍሬ ነገሮችን ከማስረጃነት ያስወገደበት ሁኔታም ይኖራል በፍብህቁ በሞት ምክንያት የሚሰጥ ካሳ የዉርስ ሀብት ክፍል አለመሆን ቁጥር የወራሽ ፆታ እድሜ ዜግነት በዉርሱ ላይ ምንም ልዩነት ያለማምጣት ቁጥር ተንቀሳቃሽ ነገሮችን የወሰደ ሰው ንብረቱን የወሰደው ንብረቱን ለማስተላለፍ መብት በሌለው ሰው መሆኑን ንብረቱን ከወሰደ በኃላ ቢያውቅ ጉዳት እንደማይደርስበት ቁጥር የአንሰሳት ልጆች ባለሀብትነትን በሚመለከት ባለሀብትነቱ እንስቲቱን የሚከተል መሆኑንና የመሳሰሉት ማለት ነው ማስረጃው ሊገልፀው የፈለገው እና ያስረዳዋል የተባለው ፍሬ ነገር ሊገኝ የሚችለውም የተከራካሪዎች አቤቱታ ጽሁፍን ግራ ቀኙ በክርክር ሂደት ከገለፁዋቸው ነገሮችን እና ማስረጃ ሊያቀርቡ ማስረሻው ስለሚገልፀው ፍሬ ነገር የሚሰጡት መግለጫን በመመርመር ነው ማዕረኛታፇፀኑሦ ጳኖረው ያፖዕያሚሟደድኔታ ይታ የማስረጃ ተቀባይነት በሚመለከት በቅድሚያ የሚቀመጠው መሰረታዊ መርህ ማስረጃ በተለይ እንዳይቀርብ በህግ ካልተከለከለ በቀር ተቀባይነት ሊኖረው ይገባል የሚለው ነው በዚህም መሠረት አግባብነት ያለው ሆኖ ተቀባይነትን የሚያጣው ሕጉ የከለከለው አንደሆነ ብቻ ነው በሕንድ እና በእንግሊዝ የማስረጃ ሕግ መሠረት ማስረጃ ተቀባይነት ከሚያጣባቸው ሁኔታዎች መካከል ሃ የሰሚ ሰሚ ማስረጃ ሃ በግዴታ የተሰጠ የዕምነት ቃል ሃ የምስክር አስተያየት የሚሰጥበት ማስረጃ ሃ ፀባይን የሚመለከት ማስረጃ ሃ የትዳር የሥራ ሚስጢርን የሚመለከቱ ማስረጃዎች ይገኙበታልበዉሃ ዞፀፀ በአገራችን ግን የሰሚ ሰሚ ማስረጃ እና በትዳር ጓደኛ ላይ የሚሰጥ ምስክርነት በማስረጃነት እንዳይቀርብ የሚከላከል ሕግ የለም የምስከር አስተያየት የሚሰጥበት ማስረጃን በተመለከተም ምንም እንኳን አይቀርብም በሚል የተደነገገ ነገር ባይኖርም ምስክር የሚቀርበው ፍሬ ነገሮችን ብቻ ለመግለፅ በመሆኑ በተለይ የባለሞያ ማስረጃ ሆኖ እንዲቀርብ ፍቤት የሚያዝዝ ካልሆነ በቀር አይቀርብም ይህ አንደጠበቀ ሆኖ የህጐቻችን ድንጋጌዎች ሲፈተሹ ሃ ፍሬ ነገሩን ለማስረዳት ተገቢ የሆነውን የማስረጃ ዓይነት ሃ ፍሬ ነገሩ ማስረጃው ራሱ ፍቤት እንዳይቀርብ በሚል ወይም ሃ ማስረጃው የተገኘበት መንገድ ተገቢ ባለመሆኑ ምክንያት ማስረጃ ተቀባይነት እንዳይኖረው ሊደረግ ይችላል ከማስረጃ አይነት አንፃር የፍትሐብሔር ህግ ድንጋጌዎች አንዳንድ ፍሬ ነገሮችን ለማስረዳት ወይም ለማስተባበል ሰነዶች ብቻ ሊቀርቡ እንደሚገባ እና ምስክሮች ሊቀርቡ አንደማይችሉ ያስረዳሉ በዚህም መሠረት ሃ የፍብሕቁጥር ላይ ውል በጽሑፍ እንደሆነ ህግ በአዘዘ ጊዜ ውሉ የተሰረቀ የጠፋ መሆኑ ካልተረጋገጠ በቀር ውሉን በምስክር ወይም በህሊና ግምት ማስረዳት አይቻልም በሚል ተደንግጉአል ስለዚህ አንድ ውል በጽሑፍ እንዲሆን ሕግ በአዘዘ ጊዜ ውሉን ማስረዳት የሚቻለው የጽሑፍ ሰነድን በማቅረብ ነው ጽሑፍ ከሌለ በምስክር ማስረዳት አይቻልም በጽሑፍ ውል የተደረገ ከሆነም ውሉ የተሰረቀ ወይም የጠፋ መሆኑ ካልተረጋገጠ በስተቀር ምስክር ማቅረብ አይቻልም በማስረጃነት የቀረበ የውል ሰነድ ላይ የተገለፁ ፍሬ ነገሮችን ማስረዳት የሚቻለው በሰነዱ ብቻ ነው ኑዛዜን በተመለከተም በግልፅ ወይም በተናዛዥ ጽሑፍ የተደረገ ኑዛዜ መኖሩንና በኑዛዜው ላይ የሰፈረውን ቃል ማስረዳት የሚቻለው በኑዛዜው ሰነድ ብቻ ነው ቁጥር ፁ መወያያ ጥያቄዎች በጽሑፍ የሚደረግ ውል በሁለት ምስክሮች ፊት ካልተረጋገጠ በስተቀር እንደማይፀና በፍብህቁ ላይ እንዲሁም በግልፅ የሚደረግ ኑዛዜ በአራት ምስክሮች ፊት ካልተረጋገጠ ፈራሽ እንደሚሆን በዚሁ ህግ በቁጥር ላይ ተደንግጓል በጽሑፍ የተደረገ ውልን ወይም ኑዛዜ በምስክር ማስረዳት አይቻልም ከሚለው አንፃር የምስክሮች መኖር ፋይዳው ምንድ ነው። የሚሉትን ጥያቄዎች በተመለከተ ተሰበጣጥረው እናገኛቸዋለን ሌሎች ህጐች ውስጥም ይኖራሉ በአገራችንም ሆነ በሌሎች አገሮች ህጐች የሚገኙትን የማስረጃ አቀራረብን የማመለከቱ ደንቦች ሲቃኙ ሩ እንደ ጉዳዩ ዓይነት ወንጀል ወይስ ፍታብሔር ፍሩ እንደማስረጃው መንገድ ምስክር ሰነድ ወይስ ሌላ ማስረጃ ሩ እንዲሁም አንደሥነሥርዓት ሕጉቻቸው የአወቃቀር ፍልስፍና የአንግሎ አሜሪካ የህግ ሥርዓት ወይስ የአህጉራዊው አውሮፖ የህግ ሥርዓት ልዩነት ያሳያሉ የጉዳዩን ዓይነት በተመለከተ በወንጀል ጉዳይ የማስረጃ አቀራረብ ከፍትሐብሔር ጉዳይ የማስረጃ አቀራረብ የሚስማማቸው ነጥብ ቢኖሩም በበርካታ ሁኔታዎች ልዩነትን ያሳያሉ ለምሳሌ ወረድ ብለን እንደምናየው ተከሳሹ በሰጠው የዕምነት ቃለ መሠረት ማስረጃ ማቅረብ ሳያስፈልግ የጥፋተኝነት ውሳኔ ካልተሰጠ በቀር ማስረጃ የማቅረብና የማስረዳት ሽክሙ ምን ጊዜም ቢሆን የዐቃቤ ህጉ ነው የማስረዳት ሸክም ወደ ተከሳሹ የዞርበት ሁኔታ በመሠረቱ በፀረ ሙስና የማስረጃና የስነ ሥርዓት አዋጅ ቁጥር አንደተሻሻለ ላይ ከሚታይ በስተቀር ከከሳሹ ወደ ተከሳሹ የሚዞርበት ሁኔታ የለም በፍትሐብሔር ግን የማስረዳት ሽክሙ በመሠረቱ የከሳሽ ቢሆንም ወደ ተከሳሹ ሊዞር ይችላል የማስረጃውን መንገድ ወይም አይነት በተመለከተ የማስረጃ አቀራረብና ተያያዥ ጥያቄዎች ከማስረጃው ዓይነት አንፃር የተለዩ ደንቦችን የሚከተሉ ሊሆኑ ይችላሉ ሊቀርቡ የታሰቡት ማስረጃዎች ምስክሮች ሰነዶች ወይም ሌላ ዓይነት መሆናቸው በማስረጃው አቀራረብ ላይ ልዩነት ሊፈጥር ይችላል ምስክር በሆነ ጊዜ ምስክሩ ቀርቦ ነገሩን ለማስረዳት ያለው የመገንዘብና የመረዳት ችሎታ ግምት ወስጥ ይገባል ሰነዶችና ኤግዚቪቶች ግን እንዲህ ዓይነት የአፅምሮ ሁኔታን የአካል ሁኔታን ተፈላጊውን ፍሬ ነገር ለመረዳትና ለማስረዳት ተፈላጊ የሆነ መመዘኛ አግባብነት ላይኖራቸው ይችላል በሦስተኛ ደረጃም የማስረጃ አቀራረብና የቀረበውን ማስረጃ የመመርመር ጥያቄ በተከታዩ ምዕራፍ በዝርዝር የሚታይ ይሆናል አንደየህግ ሥርዓቱ የሚለያይ መሆኑ ሊታወቅ ይገባል ከማስረጃ አቀራረብ አንፃር የህግ ስርዓቶቹ የአንልግሉ አሜሪካ የህግ ስርዓት ተከታይ የሆኑ እንደ አንግሊዝ አሜሪካ ህንድ ወዘተ የመሳሰሉ አገሮች የወንጀል ሥነ ሥርዓት ልበሸ ኮርርርሀ ከአህጉራዊው አውሮፖ የወንጀል ሥነ ሥርዓት ከበህቪዘ ፀየሀ በበርካታ ጉዳዮች የተለያየ ነው የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት አካሔድ አጠቃላይ ባህሪያት በሁለቱም ሥርዓቶች በአብዛኛው ተመሳሳይ ሲሆን በወንጀል ጉዳይ የሚቀርብ ማስረጃን በተመለከተ መሠረታዊ ልዩነቶች ይንፀባረቃሉ በዚህም መሠረት ሩ የመንግስት ሚናን በተመለከተ በአንልግሎ አሜሪካ የወንጀል ሥነ ሥርዓት ልሸ ኮርርርፀሀ መንግሥት የራሱን ክስ ይመረምራል ማስረጃውን ያጠናቅራል በችሎት የራሱን ክስ ያቀርባለ ማስረጃውንም ራሱ አቅርቦ ይመረምራል ተከሳሹም እንደሁ የራሱን ማስረጃ ያቀርባል ይመረምራል በአህጉራዊው አውሮፖ የወንጀል ሥነ ሥርዓት በባህበበ ሀርሀኳ መንግስት የራሱንም ሆነ የተከሳሽ ማስረጃዎችን ይመረምራል ክስ ያቀርባል የራሱንም ሆነ የተከሳሹን ማስረጃ ፍርድ ቤት ያቀርባል ይመረምራል ውሳኔም ይሰጣል ፍሩ በአንግሉ አሜሪካን የወንጀል ሥነ ሥርዓት አስተሳሰብ ስለወንጀል ጉዳይ ትክክለኛው አውነት ሊገለጥ የሚችለው ሁለቱም ተፎካካሪ ወገኖች እኩል ዕድል አግኝተው ችሎት ባቀረቡአቸው ማስረጃዎች አማካኝነት በሚደረግ ክርክርና ጥያቄ ሲሆን በአህጉራዊው አውሮፖ የወንጀል ሥን ሥርዓት አስተሳሰብ ደግሞ እውነት የሚወጣው በችሉት በሚደረግ ክርክር ሳይሆን በወንጀል ምርመራ ሒደት ነው ሩ ልዩ በሆነ ሁኔታ ሲታይ ደግሞ በአንግሎ አሜሪካ የወንጀል ሥነ ሥርዓት ደንብ መሠረት ማስረጃ ለችሎት የማቅረብ ግዴታ የቀረቡትን ምስክሮች በችሎት የመጠየቅ ግዴታ የእያንዳንዱ ተከራካሪ ወገን ሲሆን የምስክሮችን ተራ የመወሰን መብቱም የእያንዳንዱ ተከራካሪ ወገን ነው የተከላካዩ ጠበቃ ሚናም ከፍተኛ ነው በአህጉራዊው አውሮፖ የወንጀል ሥነ ሥርዓት ደንብ መሠረት ደግሞ ማስረጃዎችን የመጥራት የማስቀርብ እና የመጠየቅ እንዲሁም የከሳሽንም ሆነ የተከሳሽን ምስክሮች አቀራረብ ተራ የመወሰን ሥራ የዳኛው ነው የጠበቃ ሚና ውስን ነው በዚህም መሠረት የሁለቱም ሥነሥረዓቶች መሠረታዊ ግብ ተመሳሳይ ቢሆንም ማለትም እውነቱን አንጥሮ በማውጣት አጥፊን ብቻ መቅጣትና ያላጠፋውን በነፃ ማሰናበት ወደዚህ ግብ በመድረስ ረገድ የተለየዩ መንገዶችን ይከተላሉ መዉሮደዖ ምዌዎሥቻ ከላይ ከተገለፁት ሁለት የወንጀል ሥነ ሥርዓት ዓይነቶች አንፃር የኢትዮጵያ የወንጀል ሥነ ሥርዓት ወደየትኛው ሊመደብ የችላል። የሚለውን ጥያቄ የሚመለከት ነው ይህም በሚከተለው አጠቃላይ መርህ የሚመራ ነው ይኸውም ማስረጃ ሊቀርብበት በሚያስፈልገው አንድ ፍሬ ነገር ላይ ማስረጃ ማቅረብ የሚገባው ማስረጃ ሳይቀርብ ቢቀር በክርክሩ ተሸናፊ የሚሆነው ወገን ነው በወንጀል ጉዳይ ሲሆን ማስረጃ የማቅረብ ግዴታ የሚወድቀው በእምነት መሠረት ማስረጃ ማቅረብ ሳያስፈልግ ውሳኔ የሚሰጥበት ሁኔታ ከሌለ ማለት ነው በከሳሽ ዐቃቤ ህግ ላይ ነው ተከሳሹ ማስረጃ ሊያቀርብ የሚገደደው ዐቃቤ ህጉ ማስረጃ አቅርቦ ካሳመነ ፍርድ ቤቱም በበቂ ሁኔታ አስረድቷል የሚል መደምደሚያ ላይ ከደረሰ በጐላ ነው በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ህግ ቁጥር ላይ ዐቃቤ ህግ ክሱን ሲከፍት የሚለው አገላለፅ እንዲሁም በቁጥር ላይ ዐቃቤ ህጉ ማስረጃውን አስምቶ ከጨረሰ በኃላ የሚለው ይህንን ያረጋግጣል ስለዚህ በወንጀል ጉዳይ ማስረጃ በቅድሚያ የማቅረብ ግዴታ ምን ጊዜም የዐቃቤ ህጉ ነው በወንጀል ጉዳይ የማስረዳት ሽክም ወደ ተከሳሹ የሚዞርበት ሁኔታ የለም በተለይ የማስረዳት ሽክም ወደ ተከሳሹ የሚዞርበት ሁኔታ በወንጀል ጉዳይ ማለት ነው የተደነገገው በፌዴራል የፀረ ሙስና ሥነ ሥርዓት የማስረጃ ህግ አዋጅ ቁጥር ላይ ነው በፍትሐብሔር ጉዳይ ማስረጃ የማቅረብ ግዴታን የሚመራው ከላይ የተገለፀው መርህ የተፃሚነት አለው በመሠረቱ ማስረጃ በመጀመሪያ በማቅረብ ማስረዳት የሚገባው ምንም ማስረጃ ባያቀርብ ተሸናፊ የሚሆነው ወገን ነው ማስረጃ ማቅረብ የሚገባው ማን ነው የሚለውን በተመለከተም በፍብህ ላይ በየቦታው ተሰበጣጥረው የተቀመጡ ድንጋጌዎችን እናገኛለን ለምሳሌ ያህል በቁጥር አና ላይ የተደነገገውን መመልከት ይቻላል ለምሳሌ ኑዛዜ አለኝ የሚል ወገን ይህ ኑዛዜ መኖሩና ይዘቱንም በተመለከተ የማስረዳት ሽክም አለበት ውል አለ የሚል ወገንም ውሉ መኖሩን የማስረዳት ሽክም አለበት በተጨማሪም በፍትሐብሔር ጉዳይ ማስረጃ የማቅረብ ሽክም ሁል ጊዜ ተሸካሚ የሚሆነው ከሳሽ ነው ማለት አይቻልም በዚህም መሰረት ሩ ተከሳሽ ያቀረበበትን ክስ ተከሳሽ አምኖ ነገር ግን ህጋዊ መከላከያ የአቀረበ እንደሆነ ማስረጃ የማቅረብ ሽክሙ ወደ ተከሳሹ ይዞራል የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ህግ ቁጥር ከሳሽ ለአቀረበው ክስ ተከሳሹ ክሱን አምኖ የማቻቻያ ጥያቂ የአቀረበ አንደሆነ የማቻቻያ ጥያቄውን በሚመለከት ከሳሹም የማቻቻያ ጥያቄውን የተቀበለው ካልሆነ በቀር የማስረደት ሽክሙ የተከሳሹ ይሆናል ፍሩ ከሳሹ ክሱን ሲያቀርብ ያስረዱልኛል በሚል የዘረዘራቸው ሰነዶች በተከሳሹ እጅ የሚገኙ መሆናቸውን ጠቅሶ እያለ ተከሳሹ ማስረጃው በእጁ መኖሩን ሳይክድ ነገር ግን ለማቅረብ ፈቃደኛ ካልሆነ የማስረዳት ሽክሙ ወደርሱ ይዞራል ፈ ማዕረያዕሐሟፇረሀያፖ ፊና ሥራኔታ « ያምዕያጵሮቻ ሰፇራረ አጠቃላይ በሆነ አገላለፅ በማስረጃነት የሚቀርቡ ምስክሮች የሚሰጡት የምስክርነት ቃል በጭብጥ ለተያዘው ፍሬ ነገር ወይም ለዚህ ፍሬ ነገር አግባብነት ላለው ሌላ ፍሬ ነገር አግባበነት እስከአለው ድረስ የመመስከር ብቃት አላቸው የአንግሎ አሜሪካ የህግ ሥርዓት በሚከተሉ አገሮች ውስጥ የተደነገጉት ማስረጃን ብቃት የለውም የሚያሰኙ የተለያዩ ምክንያቶችን በአገራችን በቀጥታ ተፈፃሚነት ይኖራቸዋል ማለት አይቻልም ዋናው ነገር ምስክሩ ሊመሠክር ስለመጣበት ጉዳይና ስለሚጠየቀው ጥያቄ የመረዳት ችሎታው ነው በአዕምሮ መናወጽ በአካል ላይ በደረሰ ጉዳት የተነሳ ለመረዳት አለመቻል ወይም ተፈላጊውን ፍሬ ነገር ለመግለፅ ባለመቻል በንግግርም ሆነ በምልክት መግለፅ የማይቻል ካልሆነ በቀር መመስከር ይችላል ስለዚህም አዘውትረው በመቃወሚያነት የሚቀርቡት ሩ ህፃናት ስለሆኑ ሊመሰክሩ አይገባም የዉልና የኑዛዜ ጉዳዮች የተጠበቁ ሆነዉ ፍሩ ከተከራካሪ ወገኖች ጋር ፀብ ወይም ዝምድና ያላቸው ስለሆነ ሊመሰክሩ አይገባም አብረን በግብር አበርነት የተከሰስን በመሆነ ለመመስከር ብቁ አይደሉም የሚሉ መቃወሚያዎች ተቀባይነት የላቸውም እነዚህ የመቃወሚያ ነጥቦች ማስረጃን በመመዘን ረገድ የራሳቸው ድርሻ የሚኖራቸው ቢሆንም ይህም በምዕራፍ ላይ እንመለከተዋለን ማስረጃዎች ብቃት የላቸውም ለማስባል ግን አይችሉም ይህ አጠቃላይ አነጋገር አንደተጠበቀ ሆኖ ግን በህጋችን የተደነገጉትን የሚከተሉት ነጥቦች ትኩረት ሊሰጥባቸው ይገባል በወንጀል ሕግ ላይ እንደተደነገገው አንድ ሰው በፈፀመው ወንጀል ምክንያት የጥፋተኝነት ውሳኔ ከተላለፈበት ፍርድ ቤቱ ከሚወስነው መደበኛ ቅጣት በተጨማሪ የምስክርነት መብቱን ሊያግደው የሚችል ሲሆን ፍርድ ቤቱ አንዲህ አይነት ቅጣትን ሲወስን ምስክሩ የመመስከር ብቃቱን ያጣል ሩ በምስክርነት የተቆጠሩት ሰዎች ልዩ እውቀት ያላቸው ኤክስፐርቶች ከሆኑ ለምስክርነት ሊቆሙ የሚችሉት ተፈላጊው ዕውቀት አንዳላቸው ማረጋገጫ ሲገኝ ነው ማረጋገጫው የእውቀት ደረጃቸውን አስከምን ደረጃ ድረስ እንደሆነ ሊያረጋግጥ ይገባል የሚለው እንደተያዘው ጉዳይ የሚለያይ ሲሆን ነገር ግን ባለሞያ ያስረዳዋል በተባለው ፍሬ ነገር ወይም ይገልፃዋል ከተባለው አስተያያት አኳያ የባለሞያነት ማረጋገጫ ከሌለው ምስክር ለመሆን ብቃት የለውም ለማለት ይቻላል በወንጀልም ሆነ በፍትሐብሔር ምስክሮች መቼ ይቀርባሉ ለሚለው ጥያቄ መልሱ ተመሳሳይ ነው ለማለት ይቻላል በወንጀል ጉዳይ ዐቃቤ ህጉ ክስ ሲያቀርብ ያስረዱልኛል የሚላቸውን ምስክሮች ስም ዝርዝር አያይዞ ማቅረብ የሚጠበቅበት ሲሆን በፍትሐብሄር ጉዳይም ከሳሽ ክሱን ሲያቀርብ የምስክሮቹን ስም ዝርዝር ከክሱ ጋር አባሪ በሆነ ጽሑፍ ገልፃ ማቅረብ ይገባዋል ተከሳሹም እንዲሁ መልሱን ሲያቀርብ ከመልሱ ጋር አባሪ በሆነ ጽሑፍ ያስረዱልኛል የሚላቸውን ምስክሮች ስም ዝርዝር ገለጾ ማቅረብ አለብት የወንጀለኛ መቅጫ ህግ ሥነ ሥርዓት ቁጥር የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ህግ ቁጥር በዚህም መሠረት በህግ በተፈቀደ ልዩ ሁኔታ ካልሆነ በቀር የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ህግ ቁጥር እና የወንጀለኛ መቅጫ ስነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር በመጀመሪያ ዝርዝራቸው ለፍርድ ቤቱ ገቢ ያልተደረገ ምስክሮች ሊቀርቡ አይገባም ለማጠቃለል ጉዳዩ ወንጀልም ሆነ ፍትሐብሔር ዝርዝሩ ማስረጃ ከመስማቱ በፊት ለፍርድ ቤቱ ሊቀርብ ይገባል ፍሩ ነገሩ ሲሰማ ማለትም ማስረጃ ሊሰማ በተቀጠረበት ቀን ግራ ቀኙ ለቆጠሯራቸው ምስክሮች መጥሪያ አውጥተው አድርሰው አቅርበው ማሰማት ይገባቸዋል ሩ መጥሪያ ደርሶአቸው ያልቀረቡ ምስክሮች ፍርድ ቤቱ በሚሰጠው ትዕዛዝ መሠረት ተገድደው ቀርበው የምስክርነት ቃላቸውን አንዲሰጡ ይደረጋል ቀሩ በዝርዝሩ ያልተጠቀሱ ምስክሮች እንዲቀርቡ እንደመብት መጠየቅ የማይቻል ሲሆን ሊፈቀድ የሚቻለው መቅረባቸው ለትክክለኛ ፍርድ አስፈላጊ መሆኑን ፍርድ ቤቱ አምኖ የፈቀደ እንደሆነ ነው መመዉሮዖ ሜምጭዎሥቻ የሚከተለውን ጉዳይ መርምራችሁ አስተያየት ስጡበት ዐቃቤ ህግ ተከሳሽ ሰውን በግፍ ገድሎአል በሚል ለአቀረበው ክስ ሰባት ሰዎች በምስክርነት በመጥራት ዝርዝራቸውን የአቀረበ ሲሆን ምስክሮች እንዲቀርቡ በተቀጠረበት ዕለት ሁለቱ ቀርበው ድርጊቱ ሲፈፀም አልነበርንም አናውቅምም በማለት መስክረዋል ዐቃቤ ህጉ ቀሪዎቹን ፈልገን ማግኘት ስላልቻልን ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቶ እንድናቀርብ ይታዘዝልን በማለት ጠይቋል በዚሁ መሠረት ለተለዋጩ ቀጠሮ ቀሪዎችን ምስክሮች አንዲያቀርብ ትፅዛዝ የተሰጠ ቢሆንም በተለዋጩ ቀጠሮም ምንም ምስክር አልቀረበም ዐቃቤ ሕጉ ተመሳሳይ ምክንያት በመስጠት ለኛ ጊዜ አንድናቀርብ ይታዘዝልኝ ሲል የጠየቀ ሲሆን ተከሳሹ በበኩሉ ለረጅም ጊዜ ታስሮ መቆየቱን በመጥቀስ በተሰማው ምስከር ብቻ ብይን እንዲሰጥ ጠይቋል ከጠቅላይ ፍርድ ቤት የወይመቁ የተወሰደ ፍርድ ቤቱ ምን ዓይነት ትዕዛዝ ሊሰጥ ይገባል። ለሚለው ደግሞ ቁጥር መልስ ይሰጣል ቁጥር መረጃዎች ኢግዚቪቶች እና የተከሳሽነት እና የምስክር ቃሎች ፍርድ ቤት መዝገብ ቤት ቀርበው መዝገብ ቤቱ ተረክቦ ቁጥርና ምልክት እንደሚያደረግባቸው ከዚያም በፍርድ ቤት መዝገብ ቤት በተጠበቀ ሥፍራ እንደሚጠበቁ የሚወጡትም በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ብቻ እንደሆነ ይገልፃል እነዚህ መረጃዎች የተሰጣቸውን ቁጥርም በወንጀል መዝገቡ ውስጥ አንደሚመዘገብ ቁጥር በ ያመለክታል በዚህም መሠረት ሩ ሰነዶች እጅግ ቢዘገይ የክስ ማመልከቻው ፍርድ ቤት ሲቀርብ አብረው መቅረብና መዝገብ ቤት መቀመጥ የሚገባቸው ሲሆን ለማስረጃነት ሲፈለጉም በዳኞች ትዕዛዝ ወጪ ይደረጋሉ ሩ ኢግዚቪቶችም አስቀድመው ፍርድ ቤት ቀርበው በተጠበቀ ስፍራ መቀመጥ የሚገባቸው ሲሆን ለማስረጃነት ሲፈልጉም የሚቀርቡት ከዚሁ ነው በፍትሐብሔር ጉዳይም ተከራካሪ ወገኖች ይጠቅመኛል ወይም ያስረዳልኛል የሚሉትን ሰነድ ከአቤቱታዎቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ ይገባቸዋል የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ለ በልዩ ሁኔታ ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ካልፈቀደ በስተቀር ቁጥር ዘግይተው ሊቀርቡ አይችሉም ማስረጃው በእጅ የማይገኝ ከሆነ በትዕዛዝ እንዲቀርብ ፍርድ ቤቱን መጠየቅ የሚቻል ሲሆን ቁጥር ነገር ግን ፍርድ ቤቱ ለተከሳሹ መጥሪያ ከመስጠቱ በፊት ይህ ማስረጃ እንዲቀርብ ትዕዛዝ መስጠት ይንገባዋል በትዕዛዝ እንዲቀርብለት የጠየቀው ተከሳሹ ከሆነም መልሱን ከመስጠቱ በፊት ፍርድ ቤቱ ትፅዛዝ ሰጥቶ ማስረጃውን አእንዲያስቀርብለት መጠየቅ ይኖርበታል ፍርድ ቤቱም በዚሁ መሠረት ማስረጃው እንዲቀርብ ትዕዛዝ እንደሚሰጥ ይጠበቃል ምዕራፍ ምስክሮችን ስለመመርመር ዝርዝር አላማዎች ስልጣኞች ይህንን ምእራፍ ሲያጠናቅቁ ስለምስክሮች ምርመራ በቂ እዉቀት አግኝተዉ ሥራ ላይ ያዉላሉ ምስክሮች ስለሚመረመሩበት ሥርዓት በቂ ግንዛቡ አዳብረዉ ሥራ ላይ ያዉላሉ ምስክሮች በሚመረመሩበት ወቅት ሊወሰድ ስለሚገባዉን ጥንቃቄ ተረድተዉ ሥራ ላይ ያዉሉታል ዋና ጥያቄ መስቀለኛ ጥያቄ እና ድጋሚ ጥያቄ የሚቀርብበትንና የሚጠየቅበትን ሥርዓት አዉቀዉ ተግባር ላይ ያዉላሉ ፊይ ጋፇጎጎ ዉድ ሠልጣኞች ባለፈው ምዕራፍ ውስጥ ውሳኔ ለመስጠት አስፈላጊ በሆነው ፍሬ ነገር ላይ ሊያስረዱ የሚችሉ ማስረጃዎች ፍርድ ቤት የሚቀርቡበት ሁኔታ ተገልፆአል ማስረጃን ማን እንዴትና መቼ ማቅረብ እንደሚገባውም ተጠቅሶአል በዚህ ምዕራፍ ደግሞ የቀረቡት ማስረጃዎች እንዴት አንደሚመረመሩ ማለትም ተፈላጊውን ፍሬ ነገር ለፍርድ ቤቱ እንዴት እንደሚያስረዱ ይገልፃል በመሠረቱ ፍሬ ነገርን ለማስረዳት የሚቀርቡት ምስክሮች ብቻ ሳይሆኑ ሰነዶች እና ሌሎች ገላጭ ማስረጃዎች ጭምር ቢሆኑም ነገር ግን ምስክሮች የሚመረመሩበት ሥርዓት ለየት ያለ በመሆኑ በምስክሮች ቃል አቀባበል ሁኔታ ላይ ይህ ምዕራፍ እንዲያተኩር ተደርጐአል ምስክሮች በማስረጃነት ፍርድ ቤት ሲቀርቡ ማስረጃ ተብሉ የሚቆጠረው በችሎት የሰጡት ቃል በመሆኑና በውሳኔ ጊዜም የሚመረመረው ይኸው ምስክሮች የሰጡት ቃል በመሆኑ የምስክሮች ቃል አቀባበል መሠረታዊ በመሆኑ ትኩረት ሊሰጠው ችሎአል ወደ ዋናው ጉዳይ ከመገባቱ በፊት ግን የሚከተሉት ሁለት ነጥቦች ትኩረት ሊሰጥባቸው ይገባል ቀሩ በወንጀልም ሆነ በፍትሐብሔር ጉዳይ ምስክሮች የሚመረመሩበት ሁኔታ የተወሰነ ልዩነት ቢኖረውም በአብዛኛው ተመሳሳይ ነው ለማለት ይቻላል በሁለቱም ጉዳዮች ምስክሮች ዋና ጥያቄ መስቀለኛ ጥያቄ እና ድጋሚ ጥያቄ ይጠየቃሉ ዳኞችም አስፈላጊ በሆነ ጉዜ በፍትሀብፄርም በወንጀል ክስ ለምስክሮች ጥያቄ ማቅረብ ይችላሉ ሩ በኢትዮጵያ የወንጀልም ሆነ የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕጐች መሠረት ምስክሮችን ችሎት የማቅረብ የቀረቡት ምስክሮች የሚያስረዱትን ፍሬ ነገር የማስመዝገብ እና የመመርመር ወይም የመጠየቅ መብቱም ግዴታውም የተከራካሪ ወገኖች ነው ፍርድቤቱ አስፈላጊ በሆነ ጊዜ በራሱ አነሳሽነት ማስረጃ የማስቀረብና ራሱም ሆነ ተከራካሪ ወገኖች ያቀረቡአቸውን ምስክሮች የመጠየቅ ሥልጣን ቢኖረውም ዋነኛው ግዴታ የሚወድቀው ግን በተከራካሪ ወገኖች ላይ ነው ስለዚህ የኢትዮጵያ የወንጀል ሥነ ሥርዓት ህግ የአንግሉ አሜሪካን የወንጀል ሥነ ሥርዓት አካሔድ ልሰህዘ ኮየርዐሀ የሚከተል ነው ማለት ይቻላል ይሪ ምዕያጡሮቻ ያታዕራትሪ ወፖኖቻ ፊፖ ፇረሃጃጃታ መመሰርያዖፇያፖው ቋሪመፖቅ ምስክሮች ቃላቸውን የሚሰጡበትና የሚመረመሩት ተከራካሪ ወገኖች ባሉበት መሆኑ የታወቀ ነው ጉዳዩ ወንጀልም ሆነ ፍትሐብሔር በመሠረቱ ልዩነት የለውም ተከሳሹ በሌለበት ጉዳዩ አንዲሰማ የታዘዘ በሆነ ጊዜየፍብሥሥሕቁሀ እና የወመህሥሥቁጥር ይመለከታል ምስክሮች ተከሳሽ በሌለበት ሊቀርቡ የሚችሉ ቢሆንም ነገር ግን ችሎት ቀርበው ቃላቸውን መስጠት ይኖርባቸዋል ይህ የሆነበት ምክንያትም አንድ ምስክር የሰጠው የምሰክርነት ቃል እውነተኛነት ወይም ሐሰተኛነቱ አርግጠኛነቱ ወይም አጠራጣሪነቱ የሚፈተነው በሚቀርብለት መስቀልኛ ጥያቄ በመሆኑና ይህ ሊፈፀም የሚችለውም ምስክር በችሉት የቀረበ ከሆነ ብቻ በመሆኑ ነው በተጨማሪም በወንጀል ጉዳይ ሊመሠከሩበት የቀረቡበትን ምስክሮች መመርመር የተከሳሹ ህገመንገሥታዊ መብት በመሆኑ ነውየኢፌዴሪሕገመንግስት አንቀጽ ስለዚህ ምስከር ተከራካሪ ወገን ባለበት ቀርቦ ማንነቱን አረጋግጦ የምስክርነት ቃሉን ሊሰጥ ይገባዋል በሌላ በኩል ደግሞ በወንጀል ጉዳይ በዐቃቤ ህግ በኩል የተቆጠረ ምስክር በተከሳሹ ፊት ቀርቦ የምስክርነት ቃሉን መስጠቱ ወይም የቀረበ ቢሆን እንኳ ማንነቱንና አድራሻውን በተከሳሹ ፊት መግለፁ ለደህንነቱ አላስፈላጊ ሁኔታ የሚፈጥርበት ቢሆንሰ። ምዕፅሮቻ ዕሰሟመረምሩፍያሥፖ ሥፉታሥፒንፖ ጭብጥን ስለመያዝ ዉድ ሠልጣኞች በወንጀልም ሆነ በፍትሐብሔር ጉዳይ በማስረጃነት የሚቀርብ ማናቸውም ማስረጃ ውሳኔ ስለሚሰጥበት ጉዳይ አግባብነት ሊኖረው እንደሚገባ በምዕራፍ ላይ ተገልያአል ማስረጃው አግባብነት እንዳለው ለመወሰን ደግሞ አስቀድሞ ውሳኔ የሚሰጥበት ተፈላጊውና አከራካሪው ፍሬ ነገር ተለይቶ ሊታወቅ ይገባል ይህ ውሳኔ ሊሰጥበት የሚገባው አከራካሪውና ይቀርባል የተባለው ማስረጃ ጭብጥ በመባል የሚታወቅ ሲሆን ማስረጃው ከመቅረቡና ከመስማቱ በፊት አስቀድሞ መታወቅ አለበት ይህ በወንጀልም ሆና በፍትሐብሔር ጉዳይ መፈፀም ያለበት ሲሆን የጭብጥ አያያዝ መሠረቶችም በዚያው በምዕራፍ ላይ ተመልክተዋል ለምስክሮች ስለሚደረግ ምርመራ ምስክር ችሎት ሲቀርብ በወንጀልም ሆነ በፍትሐብሔር ማንነቱን እና አድራሻውን ካስመዝገበ እና መሃላ ከፈፀመ ወይም እውነት ለመመስከር ካረጋገጠ በላ ጥያቄ የሚቀርብለት ሲሆን የሚቀርቡለት ጥያቄዎችም ዋና ጥያቄ መስቀልኛ እና ድጋሜ ጥያቄ ናቸው ከዚህ በተጨማሪ ፍቤቱም አስፈላጊ ሆኖ ካገኘው በማናቸውም ጊዜ ምሰክሩን ሊጠይቀው ይችላል ቀጥሉ ዋና ጥያቄ መስቀልኛ ጥያቄ እና ድጋሜ ጥያቄ ላይ መሠረዊ ነጥቦች ይገልፃሉ ሀ ዋና ጥያቄ ዋና ጥያቄ የሚባለው ምስክሩን የአቀረበው ወገን በመጀመሪያ የሚያቀርበው ጥያቄ ነው አላማውም ምስክሩን የጠራው ወገን በክርክሩ ያለውን አቋም እንዲደግፍለት ማድረግ ሲሆን ምስክሩም በጭብጥ ስለተያዘው ፍሬ ነገር በቀጥታም ሆነ ቀጥታ ባልሆነ መንገድ የሚያውቀውን ያስረዳል ከዚህ አንፃር በምስክር ምርመራ ሂደት ዋና ጥያቄ ወሳኝ ወይም መሠረታዊ ነው ዋና ጥያቄ ከሌለ መስቀልኛም ሆነ ድጋሚ ጥያቄ አይኖርም ሃ በዋና ጥያቄ ላይ የመምራት ጥያቄ መጠየቅ አይቻልም እንዲሁም ምስክር አቅራቢው በመሠረቱ የራሱን ምስክር ዋና ጥያቄ ሲጠይቅ የማስተባበል ጥያቄ ሊጠይቀው አይገባም የመምራት ጥያቄ ሲባል ሃሦ ጥያቄ አቀራቢው እንዲመለስለት የሚፈልገውን መልስ የሚጠቁም ወይም ሃ አስቀድሞ ምሰክሩ መልስ ሰጥቶበት ያላረጋገጠውን ፍፊ ነገር እንደተረጋገጠ በመቁጠር በዚህ ላይ በመመስረት የሚቀርብ ጥያቄ ለማመልከት ነው በዋና ጥያቄ ላይ የመምራት ጥያቄ መጠየቅ ተገቢ የማይሆነው ሃ ምስክር አቅራቢው ወገን ምስክሩ ደግፎት ይመሠክራል ተብሎ የሚጠበቅ ስለሆነ እንዲመለሰለት የሚፈልገውን መልስ በጥያቂ መልክ ለምስክሩ ካቀበለ ምስክሩ የሚያውቀውን ሳይሆን ምስክር አቅራቢው የሚፈልገውን ምስክርነት እንዲሰጥ የሚያደርግ ስለሆነ ሃ ምስከሩ ያላረጋገጠውን ፍሬ ነገር እንደተረጋገጠ በመቁጠር ወይም በማስመሰል በማለፍ ወሳኝ የሆነ ፍሬ ነገር መኖር አለመኖሩ ሳይታወቅ መታለፍና ስህተት መፍጠር ስለሌለበት ነውዘበኋበበ ሀ የማስተባበያ ጥያቄ መጠየቅ በመሠረቱ የተከለከለውም ምስክር አቅራቢው ወገን ምስክሩን ያቀረበው ያስረዳልኛል በሚል በመሆኑና ያቀረበው ምስክር ደግፎት እንደሚመሠክር የሚጠበቅ ሲሆን ራሱ ያቀረበው ምሰክር የሰጠው መልስ ትክክለኛ አለመሆኑን ወይም የሚያጠራጥር መሆኑን ወይም አስቀድሞ ከሰጠው ቃል ጋር የሚጋጭ መሆኑን የሚያመለከት ጥያቄ መጠየቅ ምስክሩ ሲያቀርብ ከተገመተው ግምት ጋር የሚጋጭ ነው እውነት ይናገራል ብሎ ያቀረበውን ምስክር ሐሰተኛ መሆኑን እንዲገልፅ ማድረግ እርስ በርሱ የሚጋጭ ነው ሆኖም በተወሰኑ ሁኔታዎች የማሰተባበል ጥያቄ በዋና ጥያቄ ላይ የሚቀርብበት ሁኔታ ይኖራል ይኸውም ሃ ምሰክሩ ለመመስከር ፈቃደኛ ያልሆነበት ሁኔታ ወይም ሃ አስጠቂ ከበሆነ ጊዜ ነው በወመህሥሥቁጥር ምስክር በፖሊስ ምርመራ ጊዜ የሰጠው የምስክርነት ቃል ፍርድ ቤት ሊመለከተውና ለትክክለኛ ፍርድ አሰጣጥ የሚጠቅም መስሉ ከታየው የተከሳሹ ቃል ግልባጭ ደርሶት ምስክሩ የሰጠውን ቃል ለማስተባበል እንደሚቻል ይደነግጋል ስለሆነም ለምሳሌ አቃቤ ህጉ ለምስክርነት የጠራው ሰው በሚመሰክርበት ጊዜ በፖሊስ ምርመራ ጊዜ ከተሰጠው ምስክርነት ጋር የማይጣጣም ከሆነ ይህ የምስክርነት ቃል እንዲቀርብ በማድረግ ምስክሩን ተአማኒ እንዳልሆነ እራሱ አቃቤ ህጉ ጥያቄ እንዲጠይቅ ሊፈቅድ እንደሚችል ያመለክታል የፀረሙስና ሥነ ሥርዓትና የማስረጃ ሀግ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ላይም ይህ ተደንግጉአል እንዲህ ዓይነት ሁኔታ ሲፈጠር ምስክሩ መጀመሪያ ሲጠየቅ በሰጠው መልስና በማስተባበያ ጥያቄ ጊዜ በሰጠው መልስ መካከል ልዩነት ቢፈጠር የትኛው ተቀባይነት ይኖረዋል። የቁጥር ድንጋጌን አተረጓጐም በተመለከተ የአገራችን ፍርድ ቤቶች በአብዛኛው የሚቀበሉት ጥርጣሬ በማያስነሳ ሁኔታ ማስረዳትን ነው በበርካታ የፍርድ ቤት ውሳፄዎች ላይ አንደሚታየው ዐቃቤ ህግ በሚያቀርበው ማስረጃ ተከሳሹ ወንጀሉን ስለመፈፀሙ ጥርጣሬ በማያስነሳ ሁኔታ ማስረዳት እንደሚገባው አቋም ይያዛል ለምሳሌ ሆኖም በወመህሥሥህቁ ላይ የተደነገገው በቂ የሚለው ቃል ምንም ጥርጣሬ በማያስነሳ ሁኔታ ማስረዳትን የሚመለከት አይደለም በቂ የሚለው ቃል ፍፁም የተሟላ የሚለውን ያመለክታል ለማለት አስቸጋሪ ነው በዚህም መሠረት በቁጥር መሠረት በቁ ነው የሚለው መመዘኛ በአንግሎ አሜሪካ የህግ ስርዓት በወንጀል ጉዳይ ተፈላጊው የሆነውን ከምክንያታዊ ጥርጣሬ በላይ የማስረዳት መመዘኛ ይመለከታል ለማለት አይቻልም ከላይ እንደተጠቀሰው ከምክንያታዊ ጥርጣሬ በላይ ሲባል የአስረጂነት ደረጃው ወደ መቶ በመቶ የተጠጋ እውነተኛነቱ የተረጋገጠን ማስረጃ የሚመለከት ሲሆን ይህ ደግሞ ከበቂ በላይ እንጂ በቂ ለማለት የማይቻል ነው ቁጥር ግን አስረጅነቱ በቂ እንዲሆን አንጂ ከበቂ በላይ ይሁን በማለት አይናገርም ከውሳጌ በፊት ጥፋተኛ ሆኖ ያለመቆጠር መብት በኢትዮጵያ ህግ ውስጥም የተካተተ ቢሆንም ይህ ማለት ግን ከኛ ህግ አኳያ ከምክንያታዊ ጥርጣሬ በላይ ማስረዳትን አይመለከትም ሁ እንዲሁም በቁጥር መሠረት ማስረጃው በቂ ለመሆን በአንግሎ አሜሪካ የህግ ስርዓት ተከታይ አገሮች ለአብዛኛው የፍትሐብሔር ጉዳዮች አስረጅነት በመመዘኛነት የሚያገለግለውን በይመስላል ወይም በተሻለ አስረድቷል ልበርፀ ዐ ዞኮዕኩቪሃ ዞዌፀዐበበር ያመለክታል ለማለት አይቻልም ለወንጀል ጉዳይ እንዲህ ዓይነት መመዘኛ የማይታወቅ ሲሆን ቁጥር ላይ ይህን መመዘኛ ለማንፀባረቅ ተፈልጐ ቢሆን ኖሮ ማፍረሻ ማስረጃ ሳያስፈልግ ተከሳሹን ጥፋተኛ የሚያደርገው ሆኖ ባልተገኘ ጊዜ ተከሳሽ በነዓ እንዲለቀቅ ፍቤቱ ያዝዛል ማለት ብቻ ይበቃ ነበርፊ ይህም ይበዛል ህጉ ግን ከዚህ በተጨማሪ እና ማስረጃው በቂ ሆኖ ሳያገኘው ሲቀር የሚል ጨምሮበታል ስለዚህ ያስረዳ ይመስላል የሚል መመዘኛ መጠቀም አንችልም ሁ ይልቁንም ቁጥር የሚቀርበው በአንግሎ አሜሪካን የህግ ስርዓት ተከታይ አገሮች ለምሰሌ በአሜሪካ በጣም ለተወሰኑ የፍትሐብሔር ጉዳዮች ብቻ የሚውለው በሲቪል ህግ ሥርዓት ደግሞ ለፍትሐብሔርና ለወንጀል ጉዳዮችም ተመሳሳይ አገልግሎት ያለው ግልፅና አሳማኝ ማስረጃ በማቅረብ የማስረዳት መመዘኛ ነው ለማለት ይቻላል ስለዚህ በኛ አገር የወንጀል ጉዳይ የአስረጅነት ደረጃው ዐቃቤ ህግ ተከሳሽ ወንጀሉን ስለመፈፀሙ ግልፅና ፍርድ ቤቱን የሚያሳምን ማስረጃ በማቅረብ ማስረዳት አለበት የሚለው ነው ይህ መመዘኛ በእኛ ህግ ተፈፃሚነት ካለው ሁ ዐቃቤ ህግ የአቀረበው ማስረጀ ተከሳሹ የተከሰሰበትን ወንጀል ለማቋቋም አስፈላጊ የሆኑን ነገሮች ሁሉንም በበቂ ሁኔታ ከላይ የተጠቀሰው መመዘኛ ማለት ነው ማስረዳት የሚጠበቅበት ሲሆን ከነዚህ መካከል አንዱን እነኳን ግልፅና አሳማኝ በሆነ ሁንታ ማስረዳት ካልቻለ መመዘኛውን አላሟላም ማለት ነው ሁ ዐቃቤ ህግ ያቀረበው ምስክር በቀረበለት መስቀልኛ ጥያቄ ወይም በተከሳሽ መከላከያ ማስረጀ አማካኝነት ክብደት ከአጣ አሳማኝ ካልሆነ ማስረጃው በቂ ነው ለማለት አይቻልም ምክንያቱም ክብደት የአጣ ማስረጃ በሚያሳምን ሁኔታ ሊያስረዳ አይችልምና ሁ እንዲሁም ዐቃቤ ህጉ የአቀረበው ማስረጃ በግልፅ በሚታይ ሁኔታ የማይታመን በመሆኑ የተነሳ የጥፋተኛነት ውሳኔ ለመስጠት የማያስችል ሲሆን በለከበ ከ ፀኣዛብቁፀበርፀ ህር ከሃ ከ ዐየዕርህቨበ በበባበቨቪሃ ሀበከ በቂ ነው ለማለት አንችልም ከር ሾ ያፍሥፖለጩጨረ ፖዳፅ በኢትዮጵያ የፍትሐብሔርን ጉዳይ ለማስረዳት የቀረበ ማስረጃ አስረድቷል ለማለት መመዘኛው ምንድነው። የሚለውን ለመወሰን ማስረጃዎቹ በሚመረመሩበት ወቅት ሁ ማስረጃዎች እያንዳንዱን ተከሳሽ በተመለከተ ፈፀመ ወይም ተሳተፈ በሚል ያስረዱት መለየትና መመዘን አለበት ሁ እያንዳንዱ ተከሳሽ ፈፀመ ተብሎ በማስረጃ የተነገረበት ድርጊት ተፈላጊውን ውጤት ለማስከተል ያለው ብቃት ወይም አስተዋጽኦ እስከምን ድረስ እንደሆነ ተለይቶ መታወቅና መመዘን አለበት ፖጋ ቀፇምታኛጳና ቀምሥዢፒይሳያ ማዕረያምና መሥረታፎ ሃፖያቻ ከተፈላጊው እና በጭብጥ ከተያዘው ፍሬ ነገር ጋር ካለው ግንኙነት አንፃር ማስረጃ ቀጥተኛ ወይም ቀጥተኛ ያልሆነ በሚል ሊፈረጅ እንደሚችል በምዕራፍ ውስጥ ተገልያፆአል የማስረጃ ምዘናን በተመለከተ ጉዳዩ ወንጀልም ሆነ ፍትሐብሔር የአስረጅነት ደረጃው የሚያሳየው ልዩነት እንደተጠበቀ ሆና ሁለቱም ዓይነት ማለትም ቀጥተኛም የሆኑ ቀጥተኛ ያልሆኑ ማስረጃዎች አግባብነት እስካላቸው ድረስ እና አይቀርቡም እስካልተባሉ ድረስ ቀርበው ይመዘናሉ በሌላ በኩል ደግሞ ቀጥተኛ ማስረጀ ቀጥተኛ ካልሆነ ማስረጀ የተሻለ አስረጅነት አለው ብሎ መገመት ስህተት ሊሆን ይችላል በፍርድ ቤት የቀረበ የዓይን ምስክር የሚያስረዳው ፍሬ ነገር ሲፈፀም ያየ ወይም ስለፍሬ ነገሩ ቀጥታ በሆነ ሁኔታ አውቃለሁ በሚል የሚመሰክር ምስክር አካባቢያዊ ሁኔታዎችን ገልፆ ከሚያስረዳ ማስረጃ የተሻለ አስረጅነት አለው ብሎ መደምደምም አይቻልም እንደዚህ ያለ ፍፁም የሆነ መደምደሚያ ተገቢነት የለውም ዋናው ቁም ነገር የቀረበው ማስረጃ ከብዙ አጋጣሚዎች አንፃር ሲመዘን የሚኖረው የአስረጅነት ብቃት እንጂ ቀጥተኛ መሆን አለመሆን ላይ አይደለም በዚህም መሠረት ማስረጃ ሲመዘን ሁ ድርጊቱ ሲፈፀም በአይን አየሁ የሚል የምስክርነት ቃል ፍሬ ነገሩን ለማስረዳት ብቸኛው ተዓማኒ ወይም ሁልጊዜም የተሻለ አስረጂ ነው ለማለት አይቻልም አይቻለሁ በሚል ምስክሩ የተናገረ ቢሆንም ወረድ ብለን እንደምንመለከተው ምስክሩ በጉዳዩ አወሳሰን አንፃር ካለው የግል ፍላጐት ድርጊቱን ለማየት አጋጣሚውን ካገኘበት ሁኔታ አኳያ ሲመዘን እውነተኛ ላይሆን ይችላል ስለዚህ ማስረጃው የአይን ምስክር ወይም በጠቅላላው አነጋገር ቀጥተኛ ማስረጃ መሆኑ ተፈላጊው ፀፀ ፍሬ ነገር መኖር ወይም አለመኖሩን በተመለከተ ለመድረስ የምንወስደውን ግምት በ። በሚል መጠየቅ ያስፈልጋል ይህ ጥያቄ አግባብነቱ ለፍትሐብሔርና ለወንጀል ጉዳዮች ሲሆን ከጊዜ ከቦታ እና ድርጊቱ ሲፈፀም የነበረው የምስክሩ ባህርይን መሠረት በማድረግ ሊታይ የሚችል ነው ድሮሂታ ኖፓፊፀመያም ሪታ ሮ ድርጊቱ የተፈፀመበት ቦታ ማስረጃን ለመመዘን ከፍተኛ ድርሻ አለው በዚህም መሠረት ሁ ማስረጃው ምስክሩ ያስረዳው ድርጊት የተፈፀመበት ቦታ ለመገኘት የቻለበት ዕድል ወይም አጋጣሚ ሊመረመር ይገባል ለምሳሌ በመኖሪያ ቤት ውስጥ ተፈፀመ የተባለን የወንጀል ድርጊት ያስረዳል በሚል የቀረበ ምስክር ድርጊቱ ሲፈፀም አይቻለሁ የሚል ቢሆን በዚያ ቤት ውስጥ ሊገኝ የቻለበት ዕድል ወይም አጋጣሚ ቤተሰብ እንግዳ ጩኸት ሰምቶ የደረሰ ሊመረመር እና ትክክለኛነቱ ሊመዘን ይገባል ሁ ማስረጃው ያስረዳበትን ፍሬ ነገር ለማወቅ የቻለው የተለየ የሥራ ግንኙነት በመኖሩ ሊሆን ይችላል በዚህ ጊዜ ምስክሩ በዚያ ስፍራ ሊገኝና ሊያውቅ የቻለበት ምክንያት ሊመዘን ይገባል የመንግስት ንብረት ከመጋዘን ሲወሰድ አይቻለሁ የሚል ሰው ድርጊቱን ለመፈፀም የቻለበት ዕድል ወይም አጋጣሚ የሚመረመር ሲሆን ገንዘብ ማጉደሉን አስረዳለሁ የሚል ምስክር የተከሳሹን ሂሳብ ለመመርመር ያለው ዕድል ወይም አጋጣሚ መታወቅ አለበት ይህ የሚጠቅመውም ምስክሩ የተናገረው በትክክል የሚያውቀውን ወይም ግምቱን መሆኑን ለመለየት ያስችላል ፖጋጋ ድረ ፖፈፅፀመያፖ ሮ ማስረጃው ያስረዳው ድርጊት የተፈፀመበት ጊዜን ማረጋገጥ በማስረጃ ምዘና የተለየ ቦታ ይኖረዋል ከጊዜ አንፃር ምስክሩ ድርጊቱ ተፈፀመ በተባለበት ቦታ ሊገኝ መቻል አለመቻሉን የተገኘ ቢሆን እንኳን መለየት መቻል አለመቻሉን ለማረጋገጥ ይጠቅማል በዚህም መሠረት ሁ ድርጊቱ የተፈፀመው በቀን ወይም በሌሊት መሆኑ የምስክሩን ቃል ለማመንም ሆነ ላለማመን መሠረት ሊሆን ይችላል በጨለማ የተፈፀመ ከሆነ የተለየ ሁኔታ ከሌላ በቀር የድርጊቱን አፈፃፀም ዝርዝርና ድርጊት ፈፃሚውን ለመለየት መቻልን አጠራጣሪ እንደሚያደርገው ዓይነት ማለት ነው ጨለማ ከመሆኑ የተነሳ እዚያ ቦታ ለመገኘት የቻለበት ምክንያት አጥብቆ እንዲጠየቅ በር ይከፍታል ው ድርጊቱ የተፈፀመበትን ጊዜ ማወቅ ምስክሩ ምስክርነት የሰጠበትን ፍሬ ነገር ለማወቅ የተጠቀመባቸውን መንገዶች ተዓማኒነት ለመመዘን ከፍተኛ ቦታ አለው ለምሳሌ ድርጊቱ የተፈፀመው በሌሊት ሆኖ ምስክሩ ድርጊቱን የፈፀመውን ሰው ለመለየት የቻለው በድምፅ ነው ቢል ከዚህ ድምፅ ጋር ያለው ትውውቅ በጨረቃ ብርሐን ነው ቢል ምስክሩ ከነበረበትና ድርጊቱ ከተፈፀመበት ቦታ ርቀት አንፃር በጨረቃ ብርፃን መለየት መቻል አለመቻሉን ወዝተ መመርመር ያስፈልጋል ያሳፇሐመዱ ያሀሪዖ ምስክሩ ያስረዳው ድርጊት ተፈፀመ በተባለ ጊዜና ቦታ የነበረና የተገለፀ የምስክር ባህሪይ ያልተለመደ መሆን በማስረጃ ምዘና ጊዜ መጠቀም አዘውትሮ የሚሰራበት ነው በተለይ ለወንጀል ጉዳይ አንዳንድ ምስክሮች ከድርጊቱ አፈፃፀም አንፃር ከገለፁት ፍሬ ነገር በመነሳት ያንን ድርጊት በስፍራው ሆነው መከታተል መቻላቸው ያልተለመደ ባህርይ ህበበጸህጩ ርዐበሀርከ የሚባልበትና በዚህ የተነሳ ማስረጃው እውነተኛ አይደለም የሚል ዝንባሌን የሚፈጥር ሊሆን ይችላል በመሠረቱ የዓይን ምስክር የነበረ ሰው ድርጊቱ ሲፈፀም መሸሽ ወይም መጮህ ነበረበት በሚል ምክንያት ውድቅ ሊደረግ አይገባም በ ሀከዘሟሟ ዞኮ በዚህም መሠረት ምስክሩ ሳይሸሽ በስፍራው ሆኖ የድርጊቱን አፈፃፀም አስከ መጨረሻው ተከታትየዋለሁ ማለቱ ያልተለመደና የማይጠበቅም በመሆኑ ቃሉ ሊታመን አይችልም በማለት ውድቅ ማድረጉ ተገቢ አይደለም ነገር ግን የምስክሩ ያልተለመደ ባህሪይ የሰጠውን ቃል ትክክለኛነት በጥንቃቄ አንድንመረምር ያደርጋል ማስረጃውን ከሌሎች ማስረጃዎች ጋር አገናዝበን መመርመር ይገባናል መዉረ ምጭማዎሥቻ ዐቃቤ ህግ በተከሳሹ ላይ የአቀረበውን የሰው መግደል ወንጀል ክስ ያስረዳሉ በሚል አራት ምስክሮችን የአቀረበ ሲሆን ምስክሮችም ተመሳሳይ በሆነ አገላለፅ ድርጊቱ በተፈፀመበት ቀን ከምሽቱ ሁለት ሰዓት በሚሆንበት ጊዜ አባያ እርሻ ልማት ኛ ካምፕ ውስጥ ከሚገኘው ቤቴ ሽንት ቤት ወጥቼ ነበር ሌሎችም ሠራተኞች አንዲሁ ወጥተው ውጭ እንዳለን ከላችን የባትሪ መብራት ስናይ ወደየቤታችን ጥግ ሔደን ተሰበሰብን ባለባትሪውን ስንመለከት ሟች ከኋላችን ቀርቶ ስለነበረ እየጮኸ ወደራሱ ቤት ገባ የቤቱን በር ዘጋ መብራት ከቤቱ ውስጥ ሲበራ ይታይ ነበር ተከሳሹ ኤም ዋን ጠመንጃ በአንድ እጁ ባትሪ በሌላ እጁ ይዞ በመምጣት የሟች ቤት መዝጊያው ቆርቆሮ ስለሆነ በጠመንጃው ሰደፍ መትቶ በመብሳት በተባለው ቀዳዳ መሳሪያውን ደግኖ አንድ ጥይት ተኩሶ ደረቱን መቶት መሞቱን ቤት ውስጥ ገብቶ በባትሪ ካረጋገጠ በኋላ የመጣበት ተመልሶ ሄደ እኔም መሞቱን ሔጄ አረጋገጥኩ እኛ ተከሳሹን ስለፈራን ለመያዝ አልሞከርንም ድርጊቱን የፈፀመው ተከሳሽ መሆኑን ለእርሻ ልማት ሪፖርት አድርገናል ተሰውሮ ታይቶ ከ ቀን በኋላ ጧት ሽጉጥ ይዞ በካምፕ ሲዘዋወር ከሌሎች ጋር ቁም ስንለው በእኔ ላይ አንድ ጥይት ተኩሶ ስቶኝ አንደገና አምልጧል ተከሳሹ ድርጊቱን መፈፀሙና የያዘውን መሳሪያ መለየት የቻልነው ተከሳሹ በያዘው ባትሪ ነው የሚል ሆኖ ኤግዚቢትም ሆነ የህክምና ማስረጃ አልቀረበም ጉዳዩን በይግባኝ ያየው ጠፍቤት ማስረጃውን ውድቅ በማድረግ ተከሳሹን በነፃ ያሰናበተ ሲሆን ማስረጀውን ውድቅ ካደረገባቸው ምክንያቶች መካከል የሚከተሉት ይገኛሉ ሀ የዐቃቤ ህግ ምስክሮች በተመሳሳይ ቃል ከምሽቱ ሰዓት በሚሆንበት ጊዜ ከሟቹ ጋር ለሽንት ወጥተን ነበር የማለታቸው ሁፄታ ሲታይ ከየቤታቸው ተጠራርተው በማታ ለሽንት አብረው ይወጣሉ ለማለት አያስደፍርም። በሚል ለቀረበለት ጥያቄ እኔ መግደሉን ያወቅኩት በዚያን ዕለት ቀን ላይ ዛሬ ማታ ዋጋውን እሰጠዋለሁ እያለ ሲዝት በመስማቴ ነው የሚል መልስ ቢሰጥ ይህ ልዩነት መሠረታዊ ነው ምክንያቱም ምስክሩ አይቻለሁ በሚል በቀጥተኛ ምስክርነት ከሰጠ በላ ደረጃውን ወደ አካባቢያዊ ማስረጃ የለወጠ ሲሆን ተከሳሹ ገድሏል በሚል ለመደምደም አያስችልም ሐ ኛ ምስክር ሆኖ የቀረበ ሰው በሰጠው የምስክርነት ቃል ድርጊቱ ሲፈፀም በስፍራው የነበርኩና ያየሁ እፄ ብቻ ነኝ ሌላ ሰው ባለመኖሩ ተከሳሹን ማስያዝ አልቻልኩም የሚል መልስ የሰጠ ሆኖ በዚሁ ጉዳይ የቀረበ ኛው ምስክር ደግሞ ድርጊቱ ሲፈፀም በቦታው የነበርኩት እኔ ብቻ ነበርኩ ቢል ወይም ኛው ምስክር በስፍራው አልነበረም አኔ ቤቱ ሔጄ ቀስቅሼው መጣ እንጂ ተከሳሹ ድርጊቱን በፈፀመ ጊዜ አልነበረም ቢል በሁለቱ ምስክሮች ቃል መካከል ያለው ልዩነት መሠረታዊ ነው ምስክሮቹ በስፍራው የነበሩና የተመለከቱ ናቸው ለማለት አያስችልም ቨልበ ልበ ሀከሟ ዐ በዚህ ዓይነት በርካታ ምሳሌዎችን መጥቀስ ይቻላል ዋናው ልዩነት ተፈላጊውን ፍሬ ነገር መኖር ወይም አለመኖር ለማረጋገጥ የማያስችል መሆኑ ነው መሠረታዊ ያልሆነ ልዩነትን በተመለከተም ለምሳሌ ው የአይን ምስክር ሆኖ የቀረበ ሰው ለዐቃቤ ህግ ዋና ጥያቄ በሰጠው መልስ እያንዳንዱ ተከሳሽ ስለፈፀመው ድርጊት ሲያስረዳ ኛ ተከሳሽ በዱላ ጀርባው ላይ ደጋግሞ መታው ኛው ተከሳሽ በድንጋይ እግሩ ላይ ደጋግሞ መታው ኛው ተከሳሽ በጩቤ አንገቱ ላይ ደጋግሞ ወጋው በሚል ከመሰከረ በኋላ ለመስቀልኛ ጥያቄ በሰጠው መልስ ኛው ተከሳሽ በዱላ አግሩ ላይ ደጋግሞ መታው ኛው ተከሳሽ በድንጋይ ጀርባው ላይ ጊዜ መታው ኛው ተከሳሽ በጩቤ አንድ ጊዜ አንገቱን ወጋው ቢል ይህ ልዩነት መሠረታዊ ነው ለማለት አያስችልም ይህ ልዩነት በሁለት ምስክሮች ቃል መካከል ቢከሰትም እንዲሁ መሠረታዊ ነው ለማለት አያስችልም ምክንያቱም ቱም ተከሳሾች በድርጊቱ ተሳታፊ እአንደነበሩ እና ከያዙዋቸው መሳሪያዎች ጭምር ተመሳሳይነት በመናሩ ነው ቀላል ልዩነቶች የሚታለፍበት ምክንያት የአንድን ድርጊት አፈፃፀም በሚመለከቱ ዝርዝር ጉዳዮች ላይ በሰዎች መካከል የመታዘብ ዐከከኮበ የማስተዋል ዞፀርፀፀከበ እና የማስታወስ ጠፀጠከ ልዩነት በመኖሩና ይህም ተፈጥሮአዊ በመሆኑ ነው ልበ በበ ሀከሟ ፀ የሆነ ሆኖ በጥንቃቄ ሊመረመር የሚገባው ጉዳይ ነው ሐ ዕፊሳ ጎመኑ ይጎምው ያዖምዕሮር ቃታቻ ሥቹ ህ ምስክር የሰጠው ቃል እርስ በርሱ ሲመረመር ልዩነት የሚታይበት ሆኖ ነገር ግን አንድነት የሚታይበትና ሊታመን የሚችል ቃልን ያቀፈ ሊሆን ይችላል ወይም በአንድ ፍሬ ነገር ላይ የቀረቡ ምስክሮች የሰጡት የምስክርነት ቃል ልዩነት የሚታይበት ሆኖም አያለ ስምምነት የሚታይባቸውና ሊታመኑ የሚችሉ ቃሎችም ይኖራሉ ነገር ግን ልዩነቱ ሲመዘን መሠረታዊ ሆኖ የታየውን ስምምነት የሚያናጋ ከሆነ ለምሳሌ ከላይ መሠረታዊ ልዩነት ነው በሚል በተገለፁት ምሳሌዎች ላይ ያለው ልዩነት ምስክሮች በስፍራው አልነበሩም የሚል መደምደሚያ ላይ እንደአደረሰው ዓይነት ማለት ነው መሠረታዊ ልዩነት በመሆኑ ይመሳሰላሉ የሚባሉት ፍሬ ነገሮችም አብረው ይጣላሉ ነገር ግን ምስክሮች በቦታው ላይ እንደነበሩ የሚታወቅ ሆኖ አንዱ በጀርባው በኩል ተኮሰበት ቢልና ሌላኛው በደረቱ በኩል ተኮሰበት ቢሉ በየት በኩል ተኮሰ በሚለው ላይ ልዩነት ቢኖርም በሌሎች ፍሬ ነገሮች ላይ የሰጡት ምስክርነት በስፍራው ነበሩ የሚያስብላቸው ከሆነ ማስረጃው ሙሉ በሙሉ ውድቅ ሊደረግ አይገባም እውነተኛ የሆኑትን ፍሬ ነገሮች መሠረት በማድረግ ከድርጊቱ አፈፃፀም አካባቢያዊ ሁኔታ ጋር አና ከሌሎች ደጋፊ ማስረጃዎች ለምሳሌ የህክምና ማስረጃ ጋር በማገናዘብ መመዘን ያስፈልጋል ጋ ያማቃናምፖ ዖዖሠፅጠ ይምዕዳረንቻ ቃሳ ሠሀሀሠዌፀገዕ አንድ ምስክር ለዋና ጥያቄ መልስ መስጠት ሲጀምር የተናገረው ቃል ጠያቂውን ያላረካው በመሆኑ ለሚያቀርብለት ቀጣይ ጥያቄ ቀደም ሲል የሰጠውን መልስ የሚያርም ወይም የሚያስተካክል መልስ ሊሰጥ ይችላል እንዲሁም ለመስቀልኛ ጥያቄ መልስ መስጠት ጀምሮ ለዋና ጥያቄ የሰጠው መልስ የተበላሸበት መስሎ ሲሰማው በማስተካከል መልስ የሚሰጥበት ሁኔታ ይኖራል ወይም ደግሞ ለድጋሚ ጥያቄ በሚሰጠው መልስ ለመስቀልኛ ጥያቄ የሰጠውን መልስ የሚያርም ወይም የሚያስተካክል መልስ ሊሰጥ ይችላል እንዲህ ዓይነቱ የምስክርነት ቃል በማቅናት የተሰጠ ጠሀየህከበእ ይባላል ከማስረጃ ምዘና አንፃር የሚፈጥረው ችግር ተፈላጊውን ፍሬ ነገር ከማስረዳት አኳያ መጀመሪያ የተሰጠው መልስ አና ተቃንቶ የተሰጠው መልስ የተለያዩ መደምደሚያ ላይ ሊያደርሱ የሚችሉበት ዕድል ሊኖር መቻሉ ነው በመሠረቱ ይህ በማቅናት መልስ መስጠቱ በራሱ ምስክርነቱን ውድቅ አያደርገውም እንዲህ ዓይነት ሁኔታ ሲፈጠር ምስክሩ ቃሉን ለማቅናት የቻለበት ምክንያት ሊመረመር ይገባዋል ማለትም ሁ በአነጋገር የተሳሳተውን ለማስተካከል መሆኑ ወይም ሁ ጥያቄውን በሚገባ ሳይረዳ የሰጠውን መልስ ለማስተካከል መሆኑ ከታወቀ ተቀባይነት እንዲኖረው ማድረግ የሚቻል ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ በማቅናት መልሱን የሰጠው ትክክለኛውን ነገር ለመሰወር ከሆነ ወይም ለማቅናት ምክንያት የሆነው ነገር የማይታወቅ ከሆነ መጀመሪያ የሰጠው ቃል ይወሰዳል በ። ፖፈ ያምዕሮቻ ቃሷኋ መሳጎሷፀታፖ ዕለሟጸጳነያፖሐው ዉጨ የምስክሮች ቃል ዕርስ በርስ ሲገናዘብ ሙሉ ለሙሉ ወይም በከፍተኛ ደረጃ ተመሳሳይ መሆኑ የሚደገፍ ነው ነገር ግን ምስክሮች የሰጡት የምስክርነት ቃል ሙሉ ለሙሉ መመሳሰል የምስክሮች ቃል ምንም የማይወጣለት እውነት ነው ብሎ በርግጠኛነት መደምደም አይቻልም ስለዚህም ማስረጃው ተመሳሳይ ሆኖ ቢገኝ አንኳን መገምገምና መመዘን አስፈላጊ ነው የአገራችን ፍቤቶች ማስረጃ ተመሳሳይ በሆነ ጊዜ የሚወሰዱት አቋም ሲታይ በአብዛኛው የማስረጃው ግምገማ የሚያተኩረው በመከላከያ ማስረጃዎች የምስክርነት ቃል ላይ ነው የዐቃቤ ህግ ምስክሮች ቃል ተመሳሳይ ሲሆን ልዩነት በሌለው ሁኔታ አስረድቷል የሚል መደምደሚያ ሲሰጡ የመከላከያ ማስረጃ ቃል ተመሳሳይ ሲሆን ደግሞ የመከላከያ ምስክሮች የሰጡት ቃል ተመሳሳይነት ቢኖረውም በጥናት ላይ የተመሠረተ ነው በማለት ውድቅ ሲያደርጉት ይስተዋላል ይህ እንደአቋም መወሰድ የሌለበት ነው የምስክርነት ቃሉ ተመሳሳይነት ቢኖረውም የተለያዩ የመመዘኛ ስልቶችን በመከተል አውነትነቱ ሊጣራ የሚገባው መሆኑ አንደተጠበቀ ሆኖ ምዘናው ግን የዐቃቤ ህግንም ሆነ የመከላከያ ማስረጃን የሚያጠቃልል ነው በዚህም መሠረት እንዲህ ዓይነት የምስክርነት ቃል ሲመዘን የምስክሮቹ ቃል ትክክለኛነት ሊያስረዱ ከቀረቡበት ጭብጥና ከተከሰተበት ጊዜና ቦታ አንፃር ሊመዘን ይገባል ምስክሮች በዚያ ጊዜና ቦታ ለመገኘት ያላቸው አጋጣሚ ይመረመራል ምስክሮች ያስረዱበታል የተባለው ድርጊት ተከሰተ በተባለበት እና ምስክሮቹ ችሎት ቀርበው በመሰከሩበት ጊዜ መካከል ያለው ርቀት ግምት ውስጥ ሊገባ ይገባል ልዩነቱሰፊ በሆነ መጠን በተመሳሳይ ሁኔታ የማስታወስ ዕድል እየጠበበ ይሄዳል ማስረጃው ሊያስረዳ የቀረበበት ፍሬ ነገር ዓይነት ግምት ውስጥ ሊገባ ይችላል አደጋን ሐይማኖታዊ በዓላትን በሚገባ በማስተዋል ከረጅም ጊዜ በጊላም ለማስታወስ የሚቻል ሲሆን ተራ ክስተቶችን ግን ብዙ ሰዎች በተመሳሳይ ሁኔታ ከረጅም ጊዜም በኋላም ለማስታወስ ይከብዳቸዋል ምስክሮች የመሠከሩበትን ፍሬ ነገር አንድ ላይ ሆነው እንዴት ለመከታተል እንደቻሉ መመርመር አለበት ምስክሮች ከምስክር አቅራቢው ሰው የዐህግ ምስክር ከሆነ ከግል ተበዳይ ጋር ያላቸው የግል ወይም ማህበራዊ ግንኙነቶች ሊታዩ ይገባል በዝምድና በወዳጅነት የሚተሳሰሩ ምስክሮች ከማይተዋወቁ ምስክሮች የተሻለ የመጠናናት ዕድልና ፍላጐት ሊኖራቸው ይችላልና ፖ ኋይመፇታ ደታሪፉ ፉሪ ሮሪሮቻዐዘዝዐ ሮጄባነያፖታፖ ዉጨጨፖ ስለ አንድ ፍሬ ነገር መኖር ወይም አለመኖር ለማስረዳት የቀረቡ ምስክሮች በቂና የተሟላ መረጃ ቢሰጡ ምስክሮች የሰጡት ቃል የአስረጅነት መመዘኛውን ማሟላት አለሟሟላቱን ለመወሰን የበለጠ እንደሚረዳ የሚታወቅ ነው ሆኖም የቀረቡት ምስክሮች ሳይጠየቁ በመቅረታቸው ወይም ተጠይቀውም ማስታወስ ባለመቻላቸው ምክንያት ያልተጠቀሱ ነገሮች ይኖራሉ ከዚህ አንፃር ሳይጠቀሱ የታለፉ ነገሮች በማስረጃ ምዘና ላይ የሚያሳድሩት ተፅፅኖ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ጉዳዩ ወንጀል ወይም ፍትሐብሔር መሆኑ ልዩነት ሊፈጥር የሚችል ቢሆንም ሳይጠቀሱ የሚታለፍ ፍሬ ነገሮች በሁለቱም ጉዳዮች ላይ ተፅዕኖ ሊያስከትሉ እንደሚችሉ ማወቅ ይገባል ሳይጠቀሱ ወይም ሳይገለፁ ወይም ሳይቀርቡ የሚታለፉ ፍሬ ነገሮች በመሠረቱ ምስክሮች በሰጡት ቃል ውስጥ የሚንፀባረቁ ቢሆኑም ከዚህ አልፎም ሌሎች ማስረጃዎችንም ሊመለከቱ ይችላሉ ከዚህ አንፃር አስተማማኝ መደምደሚያ ለመስጠት የሚያስችሉ ሌሎች ማስረጃዎች አለመቅረብም አብሮ ሊታየ የሚገባው ነው በዚህም መሠረት ሃሦ ድርጊቱን ለመፈፀም ያነሳሳ ምክንያት ጠዐርከህ ሳይገለፅ ቢቀር ድርጊቱ መፈፀሙን ወይም ተፈፅሞም ከሆነ የምክንያትና ውጤት ግንኙነትን ለማረጋገጥ የሚያስችል ማስረጃ አለመቅረብ የህክምና ማስረጃ አለመቅረብ ድርጊት የተፈፀመበት መሳሪያ አለመቅረብ ወይም አለመታወቅ ሃ ጊዜና ቦታው አለመገለፅ አዘውትረው የሚያጋጥሙ ሲሆኑ ዋና ዋናዎቹ ማለትም መነሻ ምክንያት አለመገለፅ የሀኪምና ማስረጃ አለመቅረብና ድርጊቶች የተፈፀሙበት መሳሪያ አለመቅረብ የምስክሮችን ቃል በመመዘን ረገድ የሚያስከትለውን አስተዋጽኦ ቀጥሎ ይንገለፃል ድረመሟፖ ሐመፈጮም ያሃዕጎሳጎ ምችዖትቻ ዕጋዐዕህህ ለሪመሪ ማስረጃ ሊያስረዳበት የቀረበው ጭብጥ ወይም ፍሬ ነገር አንድ አድራጐትን የሚመለከት የሆነ እንደሆነ ይህንን ድርጊት ለመፈፀም ያነሳሳ ምክንያቶች መታወቅ ከፍተኛ ጠቀሜታ አለው በተለይ በወንጀል ጉዳይ ላይ ይህ መታወቁ አስፈላጊነቱ ከፍተኛ ነው የጥፋተኛነት ውሳኔን ከማስገኘት አንፃር ወንጀሉን የሚያቋቁመውን የሀሳብ ክፍል ለማረጋጥ ድርጊቱን ለመፈፀም ያነሳሳው ምክንያት መታወቅ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አለው በሌላ በኩል ደግሞ የቀረበው ማስረጃ ድርጊቱን መፈፀሙን ቢያስረዳም ለመፈፀም ምክንያት የሆነውን ፍሬ ነገር አለመጥቀሱ ማስረጃውን ሁል ጊዜም ሚዛን ያሳጠዋል ለማለት አይቻልም በብዙ የወንጀል ጉዳዮች ላይ ድርጊቱን ለመፈፀም ያነሳሳ ምክንያት ከሀሳብ ክፍሉ ጋር የማይገናኝ ሊሆን አንደሚችል መታወቅ አለበት ለምሳሌ በቸልተኛነት ለሚፈፀም ወንጀል የሀሳብ ክፍሉ ተገቢ ጥንቃቄ አለማድረግ ስለሚሆን ከዚህ አልፎ ድርጊቱን ለመፈፀም ያነሳሳው ምክንያት ጠዐከህ መረጋገጥ አለበት የሚል አቋም መውሰድ አይገባም በተጨማሪም የድርጊቱን አፈፃፀም የሚያስረዳ ማስረጃ እግረ መንገዱን ምክንያቱን ለማረጋገጥ ሊረዳ ይቻላል ከባለቤቱ ፈቃድ ውጭ የሰው ቤት ዘው ብሎ ገብቶ ዕቃ ወስዶ የተገለገለበት እንደሆነ ንብረቱን የወሰደው ተገቢ ያልሆነ ብልፅግና ለራሱ ለማግኘት በማሰብ መሆኑን ድርጊቱ ራሱ ያረጋግጥልናል ስለዚህም ድርጊቱን ለመፈፀም መነሻ ምክንያት መጠየቅ አስፈላጊ መሆኑን አስቀድሞ መመርመር ያስፈልጋል ድርጊቱን ለመፈፀም ምክንያቱ ከድርጊቱ አፈፃፀም ሊታወቅ የሚችልበት ሁኔታ ሊኖር አንደሚችል ማወቅ ያስፈልጋል ሃሦ ይኸው ምክንያት አስፈላጊ መሆኑ ተረጋግጦ ነገር ግን የቀረበው ማስረጃ ላይ ያልተገለፀና ከተጠቀሰው የማስረጃ ቃልም የማይገኝ ከሆነ በውሳኔ አሰጣጥ ላይ የሚያስከትለውን ውጤት ከድርጊቱ አፈፃፀም አካባቢያዊ ሁኔታዎች ጋር በማገናዘብ መመርመር ያስፈልጋል ፖልጋ ያሀቪቋምና ማዕረያ ሰሐመቃዎረሀ በአካል ወይም በህይወት ላይ በደረሰ ጉዳት ምክንያት ለሚቀርብ የወንጀል ወይም የፍትሐብሔር የጉዳት ካሳ ክስ ጉዳይ የህክምና ማስረጃ መቅረቡ የሚሰጠው አገልግሎት ከፍተኛ ነው ይህ ማስረጃ መቅረቡ ሃ በምክንያትና በውጤት መካከል ያለውን ግንኙነት ለማረጋገጥ ያስችላል የተከሰሰው ሰው ፈፀመው የተባለውና በምስክሮች የተናገረው ድርጊት ግድያ ወይም አካል ማጉደል በርግጥም የተፈፀመ መሆኑን ለማረጋገጥ የጉዳቱን ደረጃና መጠን ለማወቅ በወንጀል ከባድ የአካል ጉዳት ነው ወይስ ቀላል የሚለውን ለማወቅ በፍትሐብሔር ደግሞ የጉዳቱን ደረጃና የካሳውን መጠን ለመወሰን ያገለግላል በሌላ በኩል ደግሞ ተፈላጊው ፍሬ ነገር መኖሩን ወይም አለመኖሩን ለማረጋገጥ የህክምና ማስረጃ የግዴታ መቅረብ አለበት መባል የለበትም ሰው ሲሞት ወይም የአካል ጉዳት ሲደርስበት በሐኪም መመርመር አለበት የሚል አስገዳጅ ደንብ በሌለበት ሁኔታ ህክምና ለማግኘት የማይቻልበት በርካታ ምክንያት መኖሩ እየታወቀ ፍሬ ነገሩ መኖሩ ወይም አለመኖሩ በህክምና ማስረጃ አልተረጋገጠም ወይም አልተደገፈም በሚል ምክንያት የምስክሮችን ቃል ማጣጣል ተገቢ አይደለም የህክምና ማስረጃ ሊቀርብ ያልቻለበትን ምክንያት መጠየቅ ተገቢ ይሆናል ነገር ግን ይህ ማስረጃ ባይኖርም ምስክሮች የሰጡትን ቃል መመዘንና ይኸው ቃል በራሱ ፍሬ ነገሩ መኖሩን የሚያረጋግጥ ከሆነ ወደዚህ መደምደሚያ ላይ መድረስ ይገባል ስለዚህ ጠንካራ መሠረት ያለው የምስክርነት ቃል በህክምና ማስረጃ አልተደገፈም ተብሎ ውድቅ ሊደረግ አይገባም ፖይዉ ታዎ ይሳፖያጵ ፉሬ ሮሪሮቻ መፀም ማዕረጀመምቻ በወንጀል ጉዳይ ወንጀል የተፈፀመበት መሳሪያ ወይም የወንጀል ውጤት የሆነ ነገር በማስረጃነት ሳይቀርብ ሊታለፍ ይችላል ወይም ምስክሮች ሳይገልፁት ሊያልፉ ይችላሉ ወይም ቀርቦ እያለ ምስክሮች ለይቶ ለማመልከት ሊቸገሩ ይችላሉ ወይም ድርጊቱን ፈፀመ በሚል ስሙን የገለፁትን ሰው እንዲያሳዩ ሲጠየቁ ማሳየት ሊያቅታቸው ይችላል ይህ በምስክሮች ቃል ምዘና ላይ የሚያስከትለው ተፅዕኖ ምንድ ነው። ሥ ፓ»ቃምያጎፖው ምዕሮቻ ደምዕረን ቃሳ ምሃና በወንጀልም ሆነ በፍትሐብሔር ጉዳይ የአስረጅነት ደረጃው እና በማስረጃ ምዘና ሂደት የሚሰጠው ክብደት የተለያየ ቢሆንም በምስክርነት የሚቀርቡ ሰዎች በሚመሠከሩበት ጉዳይ አወሳሰን ላይ የተለየ ጥቅም ወይም ፍላጐት ሊኖራቸው ይችላል ተከራካሪ ወገኖች በራሳቸው ጉዳይ ምስክር በመሆን በወንጀል ጉዳይ የግል ተበዳዩን ይጨምራል ወይም ምስክሮቹ ከተከራካሪ ወገኖች ጋር ባላቸው ፀብ ዝምድና ወይም የተለየ የጥቅም ተጋሪነት ወይም ወዳጅነት መነሻ ወገንተኛነት በማሳየት በጉዳዩ አወሳሰን የተለየ ፍላጐት ሊኖራቸው ይችላል ወይም ደግሞ አብረው በግብረ አበርነት ከተከሰሱት መካከል ወይም በፍትሐብሔር ጉዳይ ተጣምረው ከከሰሱት መካከል አንደኛው በሌላኛው ላይ ወይም ሌላኛው ምስክር ሆነው ሊቀርቡ ይችላሉ በዚህ ሁኔታ ግንኙነት ያላቸው አና ወገንተኛ ይሆናሉ ተብለው የሚጠረጠሩ ሰዎች የተለየ ጥቅም ያላቸው ምስክሮች በበጤጪጨ ክቪበ የሚባሉ ሲሆን የምስክርነት ቃላቸው ሲመዘን ጥንቃቄ ማድረግ አስፈላጊ ነው በዚህ ክፍል እንደነዚህ ዓይነት ምስክሮች የሚሰጡት ቃል ሲመዘን ግምት ውስጥ ማስገባት የሚገቡ ነገሮች በአጭሩ ይገለፃሉ ልዉ ያያ ዉይም ምድና ምስክሮች ከተከራካሪ ወገኖች ጋር ፀብ ወይም ዝምድና ቢኖራቸውም ከመመስከር ሊከለከሉ አይችሉም ሆኖም ፀብ ወይም ዝምድና መኖሩ ከታወቀ የምስክርነት ቃላቸው አውነተኛ መሆኑ ወይም ደግሞ በዚህ ፀብ ወይም ዝምድና መነሻ የተፈጠረ የተጋነነ ወይም የተምታታ መሆኑ በጥንቃቄ ሊመዘን ይገባዋል ፀብ ወይም ዝምድና መኖሩ አስቀድሞ ሊረጋገጥ የሚገባው ነገር ነው ዝምድና ትርጉሙ ሊሰፋም ሊጠብም የሚችል መሆኑ መታወቅ አለበት በጐሳ ላይ የተመሠረተ ዝምድና ሊጠቀስ የሚችለውን ያህል ቅርብ የሥጋ ወይም የጋብቻ ዝምድናም ከዝምድና የማይቆጠርበት ሁኔታ ሊኖር ይችላል ፀብን በተመለከተም ማናቸውም ዓይነት አለመግባባት ፀብ ያሰኛል ማለት አይቻልም የሆነ ሆኖ ፍቤቱ የምስክርነት ቃሉን ሲመዝን ይመሠክሩበታል ከተባለው ፍሬ ነገር ወይም ጭብጥ አካባቢያዊ ሁኔታ አንፃር ማየትና የተሰጠው የምስክርነት ቃል አውነተኛ መሆኑን ወይም ለመጥቀም ወይም ለመጉዳት በማሰብ የተቀነባበረ የተጋነነ ወይም የወረደ መሆኑን ግምት ውስጥ ማስገባት ይኖርበታል ፖልጋ ያዖዖፅዕራጓሪ ወ ምዕረንፖ በወንጀልም ሆነ በፍትሐብሔር ተከራካሪ ወገኖች በራሳቸው ጉዳይ የምስክርነት ቃል ሊሰጡ ይችላሉ በወንጀል ጉዳይ የግል ተበዳዩ በከሳሽ ዐቃቤ ህግ በኩል እና ተከሳሹ በፍትሐብሔር ጉዳይ ደግሞ ከሳሽና ተከሳሽ ለራሳቸው ጉዳይ ምስክር መሆን ይችላሉ በሌላ በኩል ደግሞ አነዚህ ምስክሮች በጉዳዩ አወሳሰን የተለየ ፍላጐት ሊኖራቸው እንደሚችልና እንደሚጠበቅም መታወቅ አለበት ከዚህ አንዛር ከግል ተበዳይ ውጭ ያሉ ከሳሽም ሆነ ተከሳሽ የሚሰጡት ቃል ክርክራቸውን የሚያጠናክር በመሆኑ ምስክርነታቸው ክብደት ሊሰጠው አይገባም ው በወንጀል ጉዳይ የግል ተበዳይ ምስክር ሆኖ በራሱ ላይ ስለአደረሰው ጉዳት የሚሰጠው የምስክርነት ቃል እውነተኛነቱ ተፈፀመ ከተባለው ድርጊት ከባድነት እና ከአፈፃፀሙ አካባቢያዊ ሁኔታ አንፃር ሊገመገም ይችላል ከባድ የአካል ጉዳት የደረሰበትና ለምሳሌ አይን መጥፋት ይህንን ለማስረዳት የመጣ የግል ተበዳይ አይኑ መጥፋቱ እስከተረጋገጠ ድረስ አይኑን ያጠፋውን ሰው ትቶ ሌላ ሰው ይወነጅላል ለማለት አዳጋች ሊሆን ይችላል በዚህ ጊዜ ዋናው መመዘኛ ምስክሩ ድርጊቱን የፈፀመው ተከሳሽ መሆኑን ሊያረጋግጥ የቻለበት ሁኔታ ነው በሌላ በኩል ቀላል ጉዳት ወይም የእጅ አልፊት ወይም ስም ማጥፋትን ለማስረዳት የሚቀርብ የግል ተበዳይ የሚሰጠው የምስክርነት ቃል ከሆነ እውነቱ በከፍተኛ ጥንቃቄ ሊመረመር ይገባል ሀበሀ ልበ ሀከሟ ገፅ እንዲሁም አንዳንድ ወንጀሎች በባህሪያቸው ከግል ተበዳይ ሌላ ማስረጃ ሊገኝ የማይችልባቸው ወይም የግል ተበዳይ በርግጥ ካልተፈፀመበት በስተቀር አደባባይ የማያወጣቸው ሊሆኑ ስለሚችሉ ይህም በማስረጃ ምዘና ግምት ውስጥ ሊገባ ይገባል ለምሳሌ በአብዛኛው የመድፈር ወንጀል የሚፈፀመው ከግል ተበዳይ ውጭ ሌላ ሰው በሌለበት ሁኔታ ሲሆን ተደፍራለች የተባለችው ሴትም መደፈርዋ እርግጥ ካልሆነ በስተቀር አንዳንዴ ተደፍሬያለሁ የሚባልበት የተለየ ምክንያት ቢያጋጥምም ተደፍሬያለሁ ብላ አደባባይ ስለማትወጣ ማስረጃው ክብደት ሊሰጠው ይገባል በሌላ ደጋፊ ማስረጃ አላስረዳህም በሚል ውድቅ ማድረግም አይገባም ፖዉዉ ያፇረ ፀር ምዕረን በመሠረቱ ግብረ አበር የሆነ ሰው አብሮት በተከሰሰው ላይም ሆነ ለዚሁ ሰው ምስክር አንዳይሆን የሚከላከል ህግ የለም በፍትሐብሔር ጉዳይ በጣምራ የከሰሱ ወይም የተከሰሱ ሰዎችም አንደኛው ለሌላኛው ሊመሰክሩ ይችላሉ ያም ሆኖ ግን አብሮት ለከሰሰው ወይም ለተከሰሰው ሰው በመርዳት ወይም ኃላፊነቱን ከራሱ አውርዶ አብሮት የተከሰሰው ሰው ኃላፊነቱን እንዲሸከም በማድረግ ዓላማ በመጉዳት የምስክርነት ቃሉን ፀ ሊሰጥ ይችላል ስለዚህ የምስክርነት ቃላቸው ሲመዘን በዋናነት ለመመስከር የተነሳሱበት ምክንያት ግምት ውስጥ መግባት አለበት ፖፖ ሳጾዶመደሀያጎፖው ምዕዕሮፖዎቃጳ ምኖና ፖፖ ያሀፃናኖ ምዕዳረንፖ ቃሳ ምሃና ህፃናት የሚጠየቁትን ጥያቄ መገንዘብና መልስ መስጠት እስከቻሉ ድረስ በምስክርነት ከመቅረብ እንደማይከለከሉ አስቀድሞ ተገልያአል ነገር ግን የሚሰጡት የምስክርነት ቃል በጥንቃቄ ሊመዘን ይገባዋል በጥንቃቄ ሊመዘን ይገባል የተባለውም ህፃናት ማስረጃ ስለሚሆነበት ጉዳይ በሌሎች ሰዎች ተፅዕኖ ስር በቀላሉ ሊወድቁ ስለሚችሉና ሊደለሉም ስለሚችሉ ከተገነዘቡት ፍሬ ነገር ውጭ በሰዎች ግፊት ትክክለኛ ያልሆነ ምስክርነት ይሰጣሉ የሚል ስጋት ስላለ ነው ነሃ ፀ በዚህም መሠረት የህፃናት የምስክርነት ቃል ሲመዘን ው ፅድሜያቸው ግምት ወስጥ ሊገባ ይገባል ዕድሜያቸው ትንሽ በሆነ መጠን የመደለል ወይም በሌላ ተፅፅኖ ሥር የመውደቅ ዕድላቸው የሰፋ ሊሆን ይችላል ው የሰጡት የምስክርነት ቃል ከሌሎች ማስረጃዎች ጋር ያለው አንድነትና ልዩነት መገናዘብ ይኖርበታል ው ይመሠከሩበታል የተባለው ፍሬ ነገር በተከሰተበትና ቀርበው በመሠከሩበት ጊዜ መካከል ያለው ልዩነት ግምት ውስጥ ሊገባ ይገባል ጊዜው ሰፊ በሆነ ቁጥር የማስታወሱ ሁኔታ እየደከመ ይሄዳል ተብሎ ይገመታል በ ዞ ፖፖፎጆ ሪድማሜ ያፉ ይነነ ዉይም ሰሪምሮ ፇሦድፅቋፖ ያጎያምው ምዕሮቻ ቃሰ ምሃና በማስረጃነት የቀረቡት ምስክሮች የዕድሜ መግፋት የተነሳ የማስታወስ ችሎታቸው የጠፋ ባይሆንም የደከመ ሊሆን ይችላል ወይም በአዕምሮ ወይም በአካል ጉዳት የተነሳ ምስክርነታቸው የተሟላ ላይሆን ይችላል ያም ሆነ ይህ በምስክርነት እስከቀረቡና ቃላቸውን እስከሰጡ ድረስ የሰጡት የምስክርነት ቃል ሊመዘን ይገባዋል እነዚህ ምስክሮች የሰጡት የምስክርነት ቃልም በሌላ ደጋፊ ማስረጃ መታገዝ አለመታገዙን ማረጋገጥ ጠቃሚ ነው ፖፖዉ ያይሌዕሃፖ ማዕረ ምሃና ኤክስፐርቶች ወይም ልዩ አዋቂዎች ችሎት ቀርበው የምስክርነት ቃላቸውን በሚሰጡበት ጊዜ ምስክርነታቸው ሳይመዘን በቀጥታ አስረጅነትን ያገኛል ማለት አይቻልም ኤክስፐርት የሰጠው ምስክርነት ነው ስለተባለ ፍቤቱ እንዳለ በጥሬው መቀበል አይገባውም ከሌሎች ማስረጃዎች የተለየ ክብደት ይሰጠዋል ማለትም አይደለም አለማየሁ ኃይሌ ገፅ ስለዚህም ፍርድ ቤቶች የኤክስፐርት ማስረጃን እንዳለቀ ነገር አድርገው ለመቀበል የማይገደዱ ሲሆን ይህንን ማስረጃ ስለተሰጠው የኤክስፐርት አስተያየት ትክክለኛነት የቀረቡ ማረጋገጫዎችን ኤክስፐርቱ አስተያየቱን ወይም መደምደሚያውን የሰጠው የራሱን እውቀትና ምርመራ ተጠቅሞ ወይም ሌላ ባለሞያነቱን ፍቤቱ ያላረጋገጠውን ሰው ጠይቆ ያገኘውን መረጃ መሠረት በማድረግ መሆኑን ው ኤክስፐርቱ በተያዘው ጉዳይ ላይ ያለውን ገለልተኛነት ማለትም ኤክስፐርቱ የተጠራው በማን ወገን ነው ከጉዳዩ ጋር ያለው የግል ግንኙነትስ ምን ይመስላል ከሚሉት ጥያቄዎች አንፃዛር ኤክስፐርቱ እንዲያረጋግጥ ወይም አስተያየት እንዲሰጥ ከተሰጠው መመሪያ ወይም ጥያቄ ጋር የሰጠው አስተያየት ያለውን ግንኙነትወዘተ መሠረት በማድረግ ሊገመግመው ይገባል ዓለማየሁ ኃይሌ ገፅ የጠፍቤት ፍይመቁ ኹ ምዕራፍ የሰነዶችንና ኤግዚቢት ማስረጃዎችን አስረጂነት ስለመመዘን ዝርዝር አላማዎች ሰልጣኞች ይህንን ምእራፍ ሲያጠናቅቁ ማስረጃዉን ለመስጠት ያላቸዉን ብቃትና ቅርበት መሠረት አድርገዉ የጽሁፍ ማስረጃዎችን የመመዘን ክህሉት ያገኛሉ የፅሁፍ ሰነዶች በሚቃረኑበት ጊዜ እንዴት ማስረጃን መመዘን እንዳለባቸዉ በቂ ግንዛቤ ያገኛሉ ተግባር ላይም ያዉላሉ በኦዲት ማስረጃዎች ላይ የሚቀርቡ መቃወሚያዎችን በአግባቡ በማስተናገድ መመዘን ይችላሉ የህትመት ዉጤቶችን የቴፕና የቪዲዮ ካሴቶችን የፎቶግራፍ ማስረጃዎችንና የኤግዚቢት ማስረጃዎችን የመመዘን ክህሎት ይረዳሉ ተግባር ላይም ያዉላሉ ጋፇጎጎ ዉድ ሠልጣኞች በፍትሐብሔርም ሆነ በወንጀል ጉዳይ ፍሬ ነገርን ለማስረዳት ወይም ለማስተባበል ሰነዶችና ኤግዚቢቶች በማስረጃነት ሊቀርቡ እንደሚችሉ በማስረጃነት ሲቀርቡ ግን አግባብነት አንዳላቸውና መቅረባቸውን የሚከላከል ህግ አለመኖሩ ሊረጋገጥ አንደሚገባ በምዕራፍ ላይ ተጠቅሶአል የአንዳንድ ፍሬ ነገሮችን መኖር ለማረጋገጥ ወይም ለማስተባበል የሰነድ ማስረጃዎች ብቻ ሊቀርቡ እንደሚገባ ህግ የሚደነግግበት ሁኔታ መኖሩን ተመልክቶአል ዉድ ሠልጣኞች እነዚህን ጥያቄዎች በግላችሁ ሞክራቸዉ ሀ የጽሁፍ ማስረጃዎች እንዴት ሊመዘኑ ይችላሉ። በዚህ ምፅራፍ የምንመለከተው የሰነድ ማስረጃዎች ወይም ኤግዚቢቶች ማስረጃ ሆነው ከቀረቡ በኋላ የሚመዘነበት ሁኔታ ነው ማለትም የሰነድ ማስረጃ ወይም ኢግዚቢት የተፈለገውን ፍሬ ነገር መኖር ማስረጃነቱን ወይም ማስተባበሉን ለመወሰን የማስረጃ ምዘና ተግባር ሲከናወን ግምት ውስጥ ሊገቡ ስለሚገባቸው ጉዳዮች ትኩረት ይሰጣል ወደ ዝርዝር ጉዳዮች ከመገባቱ አስቀድሞ ግን የሚከተለው ሐሳብ በማስታወሻነት ሊያዝ ይገባዋል ይኸውም ሰነዶችና ኤግዚቢቶች አግባብነት አላቸው የተባሉትን ፍሬ ነገሮች ከማስረዳት አንፃር አስተማማኝ ቢመስሉም ነገር ግን በጥልቀት ሲመረመሩ እና ሲመዘኑ አስተማማኝነታቸው ከምስክሮች ቃል የተሻለ ላይሆን ይችላል የጽሁፍ ሰነድ ወይም ካሴት ወይም ፎቶ ግራፍ ወዘተ ቀረበ ስለተባለ ከምስክር ቃል የበለጠ በአስተማማኝነት የሚያስረዳ መስሎ ቢታይም ነገር ግን አስተማማኝነቱን ሊሸረሸሩ ለሚችሉ በርካታ ጥያቄዎች የተጋለጠ ነው ምስክሮች የፈለገ ተዘጋጅተው ቢቀርቡ ችሎት ላይ ከሚከናወን መስቀልኛ ጥያቄ ጋር ፊት ለፊት ስለሚጋፈጡ የሰጡት መልስ እውነተኛነት ወይም ሐሰተኛነት ተአማኒነት ወይም አጠራጣሪነት በቀላሉ ሊታወቅ ይችላል ችሎት የምስክሮች እውነተኛነትና ሐሰተኛነት ማረጋገጫ መድረክ ነው በሰነድ ላይ የተገለፀ ፍሬ ነገር ግን ከችሎት ውጭ የተፈጠረ አንደመሆኑ ማን አንደፈጠረው መቼ አንደፈጠረው እና ለምን ዓላማ እንደፈጠረው ሰነዱ ራሱ አይናገርም ወይም ቢናገርም አስተማማኝነቱ ጥያቄ ሊያስነሳ የሚችል ነው እነዚህን ለመሠሉ ጥያቄዎች የሚሰጠው መልስ በሌላ ደጋፊ ማስረጃ ላይ የተመረኮዘ ነው ስለዚህ የሰነድ ማስረጃ ቀረበ ማለት በሰነዱ ላይ የተገለፀው ፍሬ ነገርን ባለቀለት ሁኔታ አስረዳ ማለት አይደለም በሚገባ ሊመዘን ይገባዋል ከላይ ከተገለፀው በተጨማሪም የሰነድ ወይም ኤግዚቢት ማስረጃዎች ምዘና በማስረጃው አይነት የተነሳ የተለየ ምዘና ሂደት የሚከተል ቢሆንም ከምስክሮች ምዘና ጋር በተያያዙ የተገለፁት ማስረጃው ያስረዳቸዋል የተባሉትን ፍሬ ነገሮች በሚገባ የመለየት ው በምክንያትና በውጤት መካከል ያለውን ግንኙነት በሚገባ የመለየት እንዲሁም ቀጥተኛና ቀጥተኛ ያልሆነ ማስረጃ ምዘና ዘዴዎች በሰነድና ኤግዚቢት ማስረጃ ምዘና ላይም እንደ አግባብነታቸው ተፈፃሚ ይሆናሉ አስቀድሞ እንደተገለፀው የዚህ ምፅራፍ ትኩረት የሰነድ እና ኢግዚቢት ማስረጃዎች ምዘና ነው ከዚህ አንፃር የሰነድ ማስረጃ ምዘና የሚመለከታቸው በጽሁፍ የቀረቡ ሰነዶች የቴፕና የቪዲዮ ካሴቶች የፎቶ ግራፍ ማስረጃዎች ወዘተ ሲሆኑ ኤግዚቢቶች ተብለው የሚገለፁት ደግሞ ፍሬ ነገርን ያስረዳሉ ተብለው የቀረቡ ነገሮች ዕቃዎች መሳሪያዎች ናቸው በዚህ ምዕራፍ ትኩረት የሚሰጥባቸውም በሥራ አጋጣሚ አዘውትረው በማስረጃነት ሲቀርቡ የሚስተዋሉት በጽሁፍ የተደረጉ ሰነዶች እና የቴፕና የቪዲዮ ካሴት እንዲሁም የፎቶግራፍ ማስረጃዎች ሲሆኑ በምዕራፉ የተገለፁት ሀሳቦች ከፍርድ ውሳኔዎችና ከሌሎች አገሮች ህጐች ወይም ጽሁፎች እንዲስማሙ ተደርገው የተወሰዱ ናቸው ገለፃውም በአጠቃላይ ነጥቦች ላይ ብቻ የሚያተኩር ነው ያጽሥፍዕይድ ማዕረፍምቻምቭሃና ዝቃታና ቀረያታፖ መሥረፖ ይሮደረሃ ምሃና የሰነድ ማስረጃ ሲመዘን ትኩረት ሊደረግባቸው ከሚገቡ ጉዳዮች አንዱ ማስረጃውን ያዘጋጀው ወይም የሰጠው አካል ይህንን ለመፈፀም ያለው ብቃት ወይም ቅርበት ነው የጽሑፍ ሰነዱ ያዘለው ፍሬ ነገር ውሳኔ ለመስጠት አስፈላጊ የሆነውን ፍሬ ነገር ያስረዳ ይሆናል ነገር ግን ፍሬ ነገሩ ተፈላጊውን ፍሬ ነገር ወይም ጭብጥ ያስረዳል ስለተባለ ብቻ ክብደት ይሰጠዋል ማለት አይቻልም ሟች የሞተበትን ምክንያት ለማወቅ የህክምና ማስረጃ አስፈላጊ የመሆኑን ያህል በማስረጃነት የቀረበው ሰነድም ሟች የሞተበትን ምክንያት የመግለፁን ያህል ይህንን ያረጋገጠው ሰው ወይም ድርጀት ማስረጃውን ለመስጠት የሙያ ብቃት ከሌለው በሰነዱ ላይ ለተጠቀሰውና ስለሟች ሞት ምክንያት ለሚናገረው ክብደት ሊሰጠው አይችልም ስለዚህም የሰነድ ማስረጃ ሲመዘን ው ማስረጃ ሰጭው ተፈላጊውን ማስረጃ ለመስጠት ሥልጣን አለው ወይ። ፅ የመሆን ዕድሉ የሰፋ በመሆኑ አስረጅነቱ ሲመዘን ከተቀዳው ወይም ከተቀረፀው ድምፅ ወይም ምስል ሙሉ ይዘት የንግግሩ ወይም ድርጊቱ ዓላማ አንፃር በማገናዘብ መመዘን ያስፈልጋል ለሃ ፀ ፀዉፈ ያፎፇ ራፍፉ ማሰዕረደምቻፅሰረሯድኑሦፖ ምና ፎቶ ግራፍ የአንድን ሰው ማንነት ዐበከከ ወይም የተጐጂውን የአካል ጉዳት ወይም የተሰረቀውን ንብረት ወይም ወንጀል የተፈፀመበትን ቦታ የሚመለከት ሊሆን ይኝላል ያም ሆኖ ግን የፎቶግራፍ ማስረጃ ሲመዘን ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል በመሠረቱ ስለቴፕና ቪዲዮ ካሴቶች ከላይ የተገለፁት ለፎቶ ግራፍ ማስረጃዎች ምዘናም አግባብነት አላቸው በተጨማሪም በማስረጃነት የቀረበው ፎቶግራፍ የታተመው ከመጀመሪያው ምንጭ እህ መሆኑን ማረጋገጥ ተገቢ ይሆናል እሃ ሀ በአጠቃላይም የህትመት ውጤቶችን የቴፕና የቪዲዮ ካሴቶችን እና ፎቶግራፎችን አስረጅነት ለማረጋገጥ የሚደረግን ጥብቅ የማስረጃ ምዘናን በተለይ በወንጀል ጉዳይ ፍቤቱ የሚከተለው ፍርድ ቤት እውነትን ይገልፃል ብሎ በማያምንበት ማስረጃ ላይ በመመስረት ውሳኔ መስጠት የለበትም የቀረበው ማስረጃ በተቻለ መጠን እውነቱን የሚያረጋግጥ መሆን አለበት በሚለው ምክንያት መነሻ ነው እሃ ፀ ሯግ ይፈ ይእቪሂደፈፖ ማዕረያሰሰረሯቻንታ ምሃና የኤግዚቢት ማስረጃ ዋነኛ አስተወጽኦው አካባቢያዊ ማስረጃ በመሆን ስለተፈለገው ፍሬ ነገር መኖር ወይም አለመኖር ግንዛቤ እንዲወስድ ማድረግ ነው ስለዚህ የኤግዚቢት ማስረጃ በሌላ ማስረጃ የተነገረውን በመደገፍ ቨከዐሀበ ማገልገል እንጂ ሌላ ማስረጃ በሌለበት በራሱ ተፈላጊው ፍሬ ነገር መኖሩን ወይም አለመኖሩን ያረጋግጣል ማለት አዳጋች ነው ያም ሆኖ ግን ሌሎች ማስረጃዎችን የማጠናከር አስተዋጽኦው ከተፍተኛ ነው ለምሳሌ በወንጀል ጉዳይ ተሰረቀ የተባለውን ዕቃ በማየት በምስክሮች ጤት ገብቶ ዕቃውን ካወጣ በላ ተሸክሞ ሲሮጥ አይቻለሁ በሚል ከተነገረው ቃል ጋር በማገናዘብ ዕቃውን ሰው ተሸክሞት ሊሮጥ የሚችል መሆን አለመሆኑን ፍቤቱ ሊረዳው ይችላል ግድያ ለመፈፀም አገልግሎት ላይ የዋለ ነው በሚል የቀረበን ዱላ በማየት ዱላው ሰው መግደል የሚያስችል መሆን አለመሆኑን ለመገንዘብና ተከሳሹ ደበደበ በሚል በተናገሩት ቃሎችና ሞተ በተባለው ሰው ሞት መካከል የምክንያትና የውጤት ግንኙነት እንዳለና እንደሌለ ለመገመት ያስችላል በአጠቃላይ የኤግዚቢት ማስረጃ ምዘና በሌላ ማስረጃ የተናገረውን ፍሬ ነገር ትክክለኛነትን ወይም ተዓማኒነት በመገንባት ወይም በማፍረስ ላይ ያተኮረ መሆኑ ሊታወቅ ይገባል ምዕራፍ የእምነት ቃል አስረጂነትን ስለመመዘን ዝርዝር አላማዎች ሰልጣኞች ይህንን ምእራፍ ሲያጠናቅቁ በፍርድ ቤት እና ከፍርድ ቤት ውጪ የሚሰጡ የእምነት ቃሎችን ይለያሉ የእምነት ቃል አስረጅነት በፍትሀብፄሄርና በወንጀል ጉዳይ መመዘን ክህሎት ያዳብራሉ ጋቃጎጎ በምዕራፍ ላይ ማስረጃ ማቅረብ ስለማያስፈልጋቸው ፍሬ ነገሮች በሚል ርዕስ ስር ከተጠቀሱት ጉዳዮች መካከል የታመኑ ፍሬ ነገሮች እንደሚገኙበት የታመኑ ፍሬ ነገሮችን ከፍቤት ውጪ እና ከፍቤት ውስጥ በሚል ከፋፍሎ ማየት እንደሚቻል ከነዚህ ውስጥም ከፍቤት ውጪ የታመኑ ፍሬነገሮች ተፈላጊውን ፍሬ ነገር በተመለከተ በራሳቸው ማስረጃዎች ሲሆኑት ነገር ግን ማስተባበያ ማስረጃ ሊቀርብባቸው አእንደሚችል በፍቤት ውስጥ የታመኑ ፍሬ ነገሮች የሚባሉት ደግሞ በፍትሐብሔር ጉዳይ ማስተባበያ ማስረጃ ሳይቀርብባቸው ለታመነው ፍሬ ነገር መኖር ማረጋገጫ ተደርገው ሊወሰዱየወንጀል ጉዳይ ከሆነ ግን እንደሁኔታው በከሳሽ ማስረጃነት ከመቆጠር እና በሌላ ማስረጃ ከመደገፍ አልፈው ማስተባበያ ማስረጃ ሊቀርብባቸው አንደሚችል ወይም እንዳለቁ ፍሬ ነገሮች ተቆጥረው ማስተባበያ ማስረጃ ማቅረብ ሳያስፈልግ የጥፋተኛነት ውሳኔ ሊያሰጡ እንደሚችሉ ተገልፆአል በሌላ በኩል ደግሞ የታመኑ ፍሬ ነገሮች ላይ ማስረጃ ማቅረብ አያስፈልግም ቢባልም አንዲህ ዓይነት መደምደሚያ ላይ ለመድረስ ፍሬ ነገሮቹ በርግጥ ታምነዋል ወይ። በሚል መጠየቅና መመዘን ተገቢ ነው ከዚህ አንፃር በተከሳሽ የተሰጡ ቃሎች ላይ ላዩን ሲታዩ የታመኑ ፍሬ ነገሮችን የሚመለከቱ ቢመስሉም ነገር ግን ከተፈላጊው ጭብጥ ወይም ፍሬ ነገር አንፃር ሲገናዛዘቡ ታምኗል የማያስብሉ ይሆናሉ ተከሳሹ ሾፌር ሆኖ ሳለ ከሙያው አንፃር ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ ሲገባው በቸልተኛነት ሰው ገጭቶ ገድሏል በሚል ለቀረበበት ክስ በሰጠው ቃል መስመሬን ጠብቄ እየነዳሁ አያለ ሟች መኪና ተከልሎ በድንገት ገብቶብኝ ሊገጭ ችሏል ቢል ይህ በግርድፉ ሲታይ የአመነ ቢመስልም ነገር ግን ጠበቅ ተብሎ ሲመረመር ድርጊቱ የተፈፀመው በቸልተኛነት ይሁን በአጋጣሚ ለመለየት አያስችልም ስለዚህም ይህንን ቃል በእምነት ቃልነት ከመውሰድ ይልቅ ድርጊቱ ስለተፈፀመበት አካባቢያዊ ሁኔታ ማለትም የተከሳሹን ፍጥነት መጠንና የተፈቀደውን የፍጥነት መጠን ሟች ተከልሎበታል የተባለው መኪና አይታን የሚከላከል መሆን አለመሆኑ ሟች ወደ መኪና መንገድ የገባበት ሁኔታ በማስረጃ ሊረጋገጥ ይገባዋል የዚህ ምዕራፍ ትኩረትም የተቀባይነትን መመዘኛ የአሟላ የፅምነት ቃል ነው የተባለ ቃል በርግጥም የዕምነት ቃል መሆኑ ወይም አለመሆኑን የሚመዘንበትን መሠረታዊ ነጥቦች መግለፅ ነው በመጨረሻም ወደ ዝርዝር ነጥቦች ከመግባት አስቀድሞ የታመነ ፍሬ ነገር ነው የተባለ ቃል አመዛዘን ከወንጀልና ከፍትሐብሔር ጉዳዮች አንፃር ያለው ልዩነት ሊታወቅ ይገባል በምዕራፍ ስር እንደተጠቀሰው አንድ ፍሬ ነገር ታምኗል የሚባልበት መመዘኛና የሚያስከትለውም ውጤት እንደጉዳዩ ፍትሐብሔር ወይም ወንጀል መሆን የሚለያይ በመሆኑ በዚህ ምፅራፍ ስለታመኑ ፍሬ ነገሮች አስረጅነት የሚገለፀውም ይህንን መሠረት በአደረገ ሁኔታ ይሆናል ወደሳ ሦዳፀ ደታመት ፉሪ ጋሮቻ ሰዕሬድታ ምሃና በወንጀል ጉዳይ የታመኑ ፍሬ ነገሮች ብለን የምንመድባቸው በወመህሥሥቁ አና ወይም በቁጥር መሠረት ለመርማሪ ፖሊስ ወይም በምርመራ ጊዜ ቃል ለተቀበለ ፍቤት የተሰጡ ቃሎች እና ከቁጥር ላይ በተደነገገው መሠረት ክስ ችሎት ቀርቦ ተነብቦ ተከሳሹ እምነት ክህደት ሲጠየቅ የሰጠው ቃል ናቸው የመጀመሪያው በቁጥር እና ወይም መሠረት የተሰጠው ቃል የዕምነት ቃል ነው በሚል ከመደምደምና ክሱን አስረድቷል ከማለት በፊት ወንጀሉን የሚያቋቁሙትን ፍሬ ነገሮች ድርጊቱና የሀሳብ ክፍሉን እንዲሁም አስፈላጊ በሆነ ጊዜ ድርጊቱን ለመፈፀም ያነሳሳ ምክንያት እርከከህ ተሟልቶ የታመነ መሆኑን ው ተፈላጊው የምክንያትና ውጤት ግንኙነት የተሟላ መሆኑን የተሰጠው ቃል የመከላከያ ጭብጥ የሌለበት መሆኑን ማረጋገጥ ያስፈልጋል በተጨማሪም በተሞክሮ እንደሚታየው ሰዎች ወንጀል መፈፀማቸውን አምነው ቃላቸውን እንዲሰጡም ባልተገደዱበት ሁኔታ በተለያዩ ምክንያቶች ለምሳሌ የምርመራውን ትክክለኛ አቅጣጫ ለማሳትና ሌሎች ሰዎችን በወንጀል ከመጠየቅ ለማዳን ወይም የገንዘብ ጥቅም ለማግኘት ማህበራዊ ተቀባይነትን ለማግኘት ወይም ከማይፈልጉት ግዴታ ለመዳን ያልፈፀሙትን ወንጀል ፈፅመናል በማለት ቃላቸውን ሊሰጡ ይችላሉ መዝገቡ ምትኬ ገፅ በዚህም መሠረት ምንም እንኳን የሰጡት ቃል የዕምነት ቃል የሚያስብል ቢሆንም ቃል ለመስጠት የተገደዱ ባይሆኑ አንኳን የሰጡትን ቃል ከሌሎች ደጋፊ ማስረጃዎች ጋር በማገናዘብ የተሰጠው ቃል በትክክልም የዕምነት ቃል መሆኑን ማረጋገጥ ተገቢ ነው እንዲሁም ተከሳሹ የመከላከያ ማስረጃ የአቀረበ ከሆነ የዕምነት ቃሉ እና የመከላከያ ማስረጃዎቹ የገለፁዋቸው ፍሬ ነገሮች ተገናዝበው ሊመረመሩ ይገባል የፅምነት ቃሉ የተሰጠው በፍቤት ክሱ ተነብቦ ካበቃና ተከሳሹ እንዲረዳው ከተደረገ በኋላ ለተጠየቀው የፅምነት ክህደት በመልስነት ተከሳሹ ያስመዘገበው ከሆነም ከላይ በመግቢያዉ የተጠቀሱት የመመዘኛ ነጥቦች ተፈፃሚነት አላቸው የወመህሥሥቁ ላይ እንደተገለፀው ተከሳሹ አመነ ለመባል በክሱ ማመልከቻው ላይ የተዘረዘረውን ወንጀል ለመስራቱ በሙሉ ያመነ መሆኑ መረጋገጥ አለበት ስለዚህ በከፊል የሚሰጥ የዕምነት ቃል የሚባል ነገር የለም በክሱ ማመልከቻው ላይ የተገለፀውን በሙሉ ሊያምን ይገባልና ው ተሰጠ በተባለው የዕምነት ቃል ውስጥ ከፊሉን ማለትም ተከሳሹን የሚያስጠይቀውን ብቻ ነጥሎ ወስዶ ጥፋተኛ ነህ ማለት አይገባም የሚሦጐዳውም የሚጠቅመውም ቃል አንድ ላይ ተወስዶ ከቀረበው ክስ አንፃር የዕምነት ቃል ነው ለማለት ያስችላል። በዚህም ምክንያት ይግባኝ በተባለ በት ነገር ትክክለኛ ፍርድ ለመስጠት ይቻል ዘንድ መኪናው በመጀመሪያ ኅብረት ጋራዥ በገባ ጊዜ ሞተሩን ያወረ ዱና የገጠሙ በኋላም መኪ ናው ተበላሽቶ በመጣ ጊዜ የመ ረመሩና ሥራውን የተከታተሉ መካኒኮች ወይም መካኒክ መኪ ናውን ይነዳ የነበረ የመልስ ሰጭ ው ሾፌር የሞተሩ አንዳንድ ክፍሎች ወደ ይግባኝ ባይ ጋራዥ በተላኩ ጊዜ እነዚህን ክፍሎች የሠሩ መካኒ ኮች ወይም መካኒክ በኋላም መኪናው እንደገና ተበላሽቶ በ መጣ ጊዜ እንዲመረመር በይግ ባኝ ባይ የተላኩት በኩረ ጽዮ ዮንና ፒፓ ይግባኝ ባዩ ወደ ጣሊያን አገር ሂዶ ሳለ መልስ ሰጭው የሞተሩን አንዳንድ ክፍ ሎች ወደ ይግባኝ ባይ ጋራዥ ባመጡ ጊዜ ሁኔታውን ያውቃሉ የተባሉ የይግባኝ ባይ ሠራተ ኞች ለፍርድ ቤቱ ስለመኪናው የጋ ራ ምስክርነት ሪፖርት አቀ ረቡ የተባሉት ኤንጂነር ግርማ ተፈራ አቶ ተወልደ ተክኤ ጫና ራፋኤልና በርቲኖ ፖውሎ ለፍርድ ቤቱ ያቀረቡትን ሪፖ ርት ተመልክተውና ይዘው በመ ቅረብ ሁሉም ቀርበው እንዲመ ሰክሩ የጠቅላይ ፍርድ ቤት የፓ ናል ችሎት ሐምሌ በዋ ለው ችሎት በፍትሐ ብሔር ሥ ሥ ሕግ ቁጥር ለ መሠ ረት ትእዛዝ ሰጥቷል ። ከላይ እንደተገለጠው ይግባኝ ባይ በዚህ ፍርድ ቤት ኃላፊ ነው የተባለው በፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር እና መሠረት ነው ። ይግባኝ ባይ ሰኔ ቀን ባቀረ ቡት የይግባኝ ማመልከቻ የነገሩን አመ ጣጥ ከዘረዘሩ በኋላ ከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔና መልስ ሰጭው ያቀረቡት ክርክር በንግድ ሕግ ቁ እና በፍትሐ ብሔር ሕግ ቁ የተደነገገውን ኃይለ ቃል ስለሚ ቃረን ውሳኔው ውድቅ ሆኖ ለይግባኝ ባይ ብር አምሳ ሶስት ሺህ አራት መቶ ብር ዋናውን ገንዘብና ወለዱ እንዲፈረድባሻው ጠይተቀዋል ። ፍሬ ቃ ሉም ባጭሩ ይግባኝ ባይ በፍትሐ ብሔር መዝገብ ቁ ያቀረቡት ክስ በተፋጠነ ሥነ ሥርዓት የተመሠረተ ሆኖ የሥር ተከሣሽ ብር ይከፍለ ኛል የሚል እንደነበረና ክሱ በይርጋ ከተ ዘጋባቸው በኋላ በፍትሐ ብሔር መዝ ገብ ቁ ያቀረቡት ክስም በተ ፋጠነ ሥነ ሥርዓት መሆኑ ቢቀርም ፍሬ ክሱና ማስረጃው ከመጀመሪያው ክስ አንድ ስለሆነ ከፍተኛው ፍርድ ቤት የቀ ረበለትን መቃወሚያ ተቀብሎ የፍትሐ ብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁ በመጥ ቀስ ክሱን ውድቅ ያደረገው በአግባቡ መሆኑን ገልጸዋል ። ይግባኙ የቀረበውም በዚሁ ፍርድ ላይ ቅር በመሰኘት ነው » ይግባኝ ባዩ መስከረም ቀን ባቀረበው ሦስት ገጽ የይግባኝ ቅሬታ ማመልከቻ የዐቃቤ ሕግ ምስክሮች የም ስክርነት ቃል የተለያየ ነው በመከላከያ ምስክሮች ተደግፌአለሁ ስለዚህ ይግ ባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ማስረጃ አመዛዝኖ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠውን ፍርድ ሽሮ በነጻ እንዲያሰና ብተኝ በማለት አመልክቷል ። ዐቃቤ ሕግ በይግባኝ ባዩ ለቀረበው ይግባኝ መልስ እንዲሰጥበት በተሰጠው ትእዛዝ መሠረት የካቲት ቀን ጽፎ ባቀረበው ሦስት ገጽ መልስ ከፍተ ኛው ፍርድ ቤት የሰጠው ፍርድ በአ ግባቡ ስለሆነ ይግባኝ ባዩ ያቀረበው ይግባኝ የማደገፍ ኦይደለም በማለት አሳ ስቧል ። ውሣኔ ይግባኙ የቀረበው ከፍተኛው ፍርድ ቤት በወንጀል ይግባኝ መዝገብ ቁጥር ሐምሌ ቀን በዋለው ች ሎት የሰጠውን ትእዛዝ በመቃወም ነው። ይህ ይግባኝ ባይና ግብረ አበሩ ጥፋተ ኞች አይደለንም በማለታቸው የአው ራጃው ፍርድ ቤት ከዐቃቤ ሕግ የቀረበ ለትን የሰው ምስክርና የጽሁፍ ማስረጃ ከይግባኝ ባይም የቀረቡለትን የመከላከያ ምስክሮች ቃል መርምሮ ይህነ ይግባኝ ባይ በወንኛለኛ መቅጫ ሕግ ቁጥር ሰ ሁለተኛ ተከሣሽ የነበረውን በወንጀ ለኛ መቅጫ ሕግ ቁጥር እና መሠረት ጥፋተኛ በማድረግ ይግባኝ ባይን በ ዓመት ጽኑ እሥራት ሁለተኛ ተከሣሽን በ ወር ከ ቀን ኑሥራት እን ዲቀጡ ወስኖአል ። ይግባኝ ባዩ ነሐሴ ቀን ዓ ም በጸፈው ገጽ የይግባኝ ቅሬታ ማመል ከቻ የክሱን የዐቃቤ ሕጉን ማስሪጃና የራሱን የመከላከያ ማስረጃ ይዘት ከዘረ ዘረ በኋላ ድርጊቱ ተፈጸመ በተባለበት ጊዜ መብራትና ጨረቃ እንዳልነበረ እየታወቀ ማንነትን ለማየት በማ ይቻልበት በዚያ ጨለማ ወቅት ወንጀሉ ሲፈጸም እንዳዩ አድር ርገጡ የፀቃቤ ሕግ ምስክሮች የሰጡት የምስክርነት ቃል የሚ ታመን አለመሆኑን ወንጀሉን የፈጸመው ተከሳሽ መ ሆኑን ያወቅኩት በድምጹ ነው ለተባለው ተመሳሳይ ድምጽ ሊ ኖር እንደሚችል እየታወቀ ስለ ድምጹ ልዩነት ተገቢ ማጣራት ሳይደረግ መታለፉን ሶስት ግብረ አበሮች በዚያ ጨለማ ጊዜ ወረወሩት ከሚባለው ድን ጋይ መካከል ሱ የወረወረው ድንጋይ የግል ተበዳዩን መታ መባሉ ለሰሚው ግራና የማይ ታመን አባባል መሆኑን የግል ተበዳይ ኦና ሚስቱ ኦንዲ ሁም ልጃቸው የሰጡት የምስ ክርነት ቃል እርስ በርሱ መቃ ረኑ ምስክርነታቸው ሐቅን የተከ ተለ አለመሆኑን ኦንደሚያስረዳ በተለይም ከግል ተበዳይ ቤት ውስጥ አድሮ የነበረው በመከላ ከያ ምስክርነት ቀርቦ ወንጀሉ ሲፈጸም ያላየና ያልሰማ መሆኑን መመስከሩ የዐቃቤ ሕግ ምስክ ሮች በሥጋ ዝምድና በኦርዳ ተ ራዳ እንደመሰከሩበት የሚያሳይ መሆኑን ይህን ማስረጃ መሠረት በማድ ረግ የአውራጃው ፍርድ ቤት በሰ ጠው ፍርድ ቅር በመሰኘት ያቀ ረበውን ይግባኝ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ቅሬታውን ሊያስወግድ የሚ ችል ግልጽና ዝርዝር የሆነ የሚ ያረካ በቂ ምላሽ ሳይሰጥ የዘጋው በአግባቡ አለመሆኑን በመግለጽ ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ከዚህ በላይ የተመዘገቡትን የቅሬታ ነጥ ቦች መርምሮ በፍርድ ነጻ እንዲያደር ገው ጠይቋል ። ይግባኝ ባዮች ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቀርበው ክሱን ስለካዱ ዐቃቤ ሕግ እን የከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ ተሽሯል ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Commentaires:


memezon

Options de téléchargement | Convertir en PDF | Livre du jour

© dirzon | Conditions d'utilisation | Intimité | Sur | Services | Contact