Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በሚል ርእስ የተጻፉ መጻሕፍት በክቡር ንቡረ አድ ኤርምያስ ከበደ ወልደ ኢየሱስ መጻፋቸዉ ይታወቃል ነገር ግን ፍርዱ እንደ ስርቆቱ ክብደትና ቅለት ከሌላዉ ሰራቂ ሊቀልለትና ሊለያይ ይችላል ባጠቃላይ ከእያንዳንዱ ሰዉ ደረጃዉ ቢለያይ እንኳ እዉነተኛና ቅን መሆን ይጠበቅበታል እንደ አእዉነተኛነቱና ቅንነቱ ብቃት ደረጃ መጠን ወንበር ላይ ሊቀመጥ ይገባዋል እንጂ አዉነተኛነትና ቅንነት የሌለዉ ሰዉ ምን ያህል እዉቀት ቢኖረዉ ሕዝቡን ሆነ ምእመኑን በሚገባ ሊያገለግልና እዉነተኛ ፍርድ ሊሰጥ አይችልም ጠያቂዉ አገልጋይ ማንም ሰዉ ሊሽራቸዉ የማይችሉት የእግዚአብሔር ትእዛዝና ሕግ የትኞቹ ናቸዉ። ይዘታቸዉ እንዴት ነበር። መላሹ የአግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ በአገራችን ሆነ በዉጭዉ ዓለም የአክብሮት አጠራሮች አሉ አንዳንዶች ደግሞ ከፍርፃትና እንዲሁም ከሽንገላ የተነሳ ነዉ ሁላችንም ማወቅ ያለብን የሁላችን ጌታ እግዚአብሔር ብቻ ነዉ።
ራሳችሁን በንስሐ በእግዚአብሔር ፊት አዋርዳችሁ ለእግዚአብሔር ፈቃድ ብቻ እንድትሰለፉና ስለ አግዚአብሔር አዉነት እአንድትመሰክሩ አሳስባችኋለሁ እንዲሁም አስጠነቅቃችኋለሁ ምክንያቱም የእግዚአብሔር ቁጣ በእናንተም ላይ ጭምር ይመጣባችኋልና የዓመፃ የክህደት የርኩሰት ሐሳብ አመንጪዎችና ወደተግባር የምትለዉጡና የምታስለዉጡ ደግሞ አግዚአብሔር ራሱ ተገልጦ ቢናገራችሁ የማትሰሙና ራሳችሁን ለአዉነተኛ ንስሐ የማታዘጋጁ ስለሆነ እጅግ እጅግ በቅርቡ ከላይ አስከ ታች ያላችሁ እንደ ዓመፃችሁ ደረጃ በአግዚአብሔር ቁጣ እንደምትጠረጉና ስለ ዓመፃ ስለ ክህደት ስለ ርኩሰት ተግባራችሁ በምድርም በሰማይም ዋጋ እንደምትከፍሉና መታሰቢያችሁም ለዘላለም እንደሚጠፋ ልታዉቁ ይገባል ሌላዉ ደግሞ ስለ እግዚአብሔር መልእክታት የማሰራጨት የዉዴታን ግዴታን በተመለከተ አንድ የምለዉ ነገር አለ ይኸዉም በመጽሐፍ ቅዱስ በማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ከቁጥር እስከ ወፋ እና በሉቃስ ወንጌል በምአራፍበጋ ከቁጥር እስከ በ በግልጽ አምላካችን እንደተናገረዉ እያንዳንዱ ሰዉ ለአርሱ የሚመጥነዉና የሚገባዉ መክሊት ተሰቶታል በተሰጠዉ መክሊት መጠን ያተረፈ አንደ ትጋቱና ትርፉ ከእግዚአብሔር የሚያገኘዉ ዋጋ ከፍ ይላል እንደ አቅሙ ያተረፈ በዚያኑ ያህል ዋጋ ተመስግኖ ይከፈለዋል እግዚአብሔርን እንደ አምላክነቱ ሳያዉቅና በመጥፎ መልኩ መስሉት ኃላፊነቱን በሚገባ ያልተወጣ ሰዉ ደግሞ ያለዉ መክሊት መወሰድ ብቻ አይደለም በእግዚአብሔር ፈቃድ ላይ ዓምዷልና እንዲሁም አግዚአብሔር በእርሱ ሕይወት እንዲነግሥ ስላልፈቀደ የከፋዉን ቅጣት ይቀበላል ምክንያቱም አግዚአብሔር ምሕረቱ ሆነ ቸርነቱ የትየለሌ ቢሆንም ፍርዱ ደግሞ እጅግ ጥብቅና ፍትሐዊ ነዉ በመሆኑም ከእግዚአብሔር የሆነዉንና ያልሆነዉን እያንዳንዱ በእዉነትና በመንፈስ ቅዱስ የመመርመር ነጻ ፈቃድና የራሱን ዉሳኔ የማድረግ ምርጫ አለዉ ከእግዚአብሔር አለመሆኑን ካረጋገጠ ደግሞ በእግዚአብሔር ስም የሚነገደዉን አለመቀበል ብቻ አይደለም ከሥጋና ከደም ስሜት ዉጭ በሆነ መንገድ በአዉነተኛነትና በቅንነት ስሜት መቃወምና ማዉገዝ ጭምር ይጠበቅበታል ነገር ግን ሕሊናዉ ወይንም መንፈስ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ቅዱስ ከእግዚአብሔር እንደሆነ ከመሰከረበት ደግሞ ከሥጋና ደም ስሜት ራሱን በመለየት ስለ እዉነት ሊመሰክርና የእግዚአብሔርንም መልእክት እንደ ርግብ የዋህ እንደ አባብ ልባም ሆኖ ለወገኖቹ ለአዳም ዘር ማስተላለፍ ይጠበቅበታል ይህን ሐሳብ ያመጣሁት በእኔ በኩል የተላለፈዉ የእግዚአብሔር መልእክት የኢትዮጵያና የዓለም የመጨረሻ ፍርድ አፈጻጸም ዉሳኔ» እና «የጨለማዉ ገዥ ተግባርና ንግግር» በሚል ርአስ የተጻፉትን ሆነ በአዉነተኛዉ የእግዚአብሔር ባለሟልና እንደራሴ እንደሁም እዉነተኛ መልእክተኛ በኩል «ኢትዮጵያ የዓለም ብርፃን» በሚል የተጻፈዉን የአግዚአብሔር መልእክት የደረሰዉ ሰዉ ሁሉ አግዚአብሔር እንዲደርሰዉ ፈቅዶለታልና ከሥጋና ደም ስሜት ራሱን በመለየት በእዉነትና በመንፈስ ቅዱስ ሊመረምረዉና ከአግዚአብሔር መሆኑን ካስተዋለና ከተረዳ የሥጋና የደም ስሜቱ ቢቀበለዉም ባይቀበለዉም ለሌላዉ ወገን የማሳወቅ የዉዴታ ግዴታ አለበት በራሱ አፍኖ ከያዘና ለሌላዉ ማድረስ ሲችል ካለደረሰ «አንተ ክፉ ባሪያ» ተብሎ ሊወቀስና ሊከሰስ እንደሚችል ማስተዋል ይኖርብናል ምክንያቱም ራሱ ሆነ ወገኑ እንዳይጠፋ የራሱን አስተዋጽኦ አንዲያደርግ ፈልጎ ነዉ እግዚአብሔር በተለያየ ምክንያት መልእክቱ እንዲደርሰዉ ያደረገዉና በሌላ በኩል ደግሞ ማንኛዉም ሰዉ የድርሻዉን ተወቶ ሌላዉ ቢቀበለዉም ባይቀበለዉም አንዳች አይጠየቅበትም ይልቁኑ «አንተ በጥቂት ታምነፃልና ለበለጠዉ ዋጋና አገልግሎት ነዉ የምትታጨዉ» የሚል ምላሽ ነዉ ከአምላኩ የሚያገኘ ዉ በመጨረሻ የምገልጸዉ እግዚአብሔር ከመስከረም ዓም ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ በእኔ በኩል መልእክቱን በተለያየ መንገድ አግዚአብሔር ይላል እንዲሁም «የጨለማዉ ገዥ» ይላል በማለት ለትዉልዱ ያቀረበ ሲሆን አሁን ደግሞ በሚቀረዉ ምድራዊ ፍጡር በሆነዉ ሰዉ ስም የእግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ ሰዉ» ይላል በማለት ሦስተኛዉን መልእክት አስተላልፎልናል ለእኔ የማላዉቃቸዉ እዉቀቶችና ምስጢራት አንዲሁም ትንቢቶች በመገለጹ ብቻ የእግዚአብሔርን ድንቅ ስራ ሁሌም አደንቃለሁ እርሱንም አመሰግነዋለሁ እንዲሁም አንድ ደብዳቤ ለማርቀቅ ይከብደኝ የነበረዉና ከምኞት ዉጭ አንዳች የሥነ ጽሑፍ ተሰጥኦ ያልነበረኝን ሰዉ ዛያ ቀን ባልሞላ ጊዜ ዉስጥ ከሁለት መቶ ገጽ በላይ ያጻፈኝ አንዲሁም ሁለት ወር ባልሞላ ጊዜ ዉስጥ ከአራት መቶ ገጽ በላይ ያጻፈኝ አምላክ ለወደፊትም በራሴ የማልችለዉንና የማልወጣዉን የአርሱን ስራ አንድወጣዉ እንደሚያደርግ በፍጹም አምናለሁ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ክፍል አንድ ምዕራፍ አንድ ጠያቂዉ አገልጋይ የእግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ በመጀመሪያ እግዚአብሔር የንስሐ እድሜና ጤና ሰቶን ለዚህች ቀን ስላደረሰን ስሙ የተመሰገነ ይሁን እያልኩ ወደ መጀመሪያ ጥያቄዬ አእገባለሁ ወደዚህ አገልግሎትና ጥሪ እንዴት እንደገቡና የሕይወት ታሪኮዎን በአጭሩ ቢገልጹልን። እንዲሁም «ግድ መፈጸም አለብህ ካልከኝ ደግሞ ከዚህ ቀን ጀምሮ ራቁትህን ሂድ ስትለኝ ነዉ የምፈጸመዉ» በማለት እንደ ራሴ ሥጋና ደም ሐሳብ የምሄድበትን አካሄድ አቆምኩ ከመስከረም ዓም እስከ ሚያዚያ ዓም ፋሲካ ድረስ ወድቄበት ከነበረዉ መሬት በመነሳት አልጋዬ ላይ ወጣሁ የእግዚአብሔርን ቀንና ጥሪን መጠባበቅ ጀምርኩ መስከረም አንድ ዓም ሲመጣ እንደ አምናዉ የሚመጣልኝ ድምፅ ይኖር ይሆን እያልኩ ስጠብቅ አንዳች ነገር ሳይመጣ ቀርቶ መስከረም አጋማሽ ላይ ግን አንደ ተለመደዉ ነፍሴ ብቻ የምትሰማዉ ድምዕ መቶልኝ «የጨለማዉ ገዥ ተግባርና ንግግር» በሚል ርእስ የተጻፈዉን ሁለተኛዉን የእግዚብሔርን መልእክት አንብቤዉ ሆነ ሰምቼዉ በማለዉቀዉ አጻጻፍ እስከ ታኅሣሥ ዓም መጀመሪያ ድረስ እንድጽፍ አደረገኝ ታዲያ ገና መልእክቱን እየጻፍኩ እያለ በመስከረም ወር ማለቂያ ላይ ምንም ሳልጠይቅ መልእክቱን አምና «አንቀበልም» ላሉኝ በቀጥታ እንድሰጥና ለአንደራሴዎቹና ለአንድ ወንድም ደግሞ በግልባጭ እአንዳሳዉቅ ተነገረኝ በጥቅምት ዓም ደግሞ በጸሎት ላይ ምርር ብዬ የሲቃ ለቅሶ ሳለቅስ ርኅሩኅ የሆነዉ አምላክ የመጀመሪያዉንና ሁለተኛዉን መልእክት አእንዳሰራጭ ሙሉ ፈቃድ ሰጠኝ ከዚያች ቀን ጀምሮ የተለየ መጽናናት አግኝቼ ሁለተኛዉን መልእክት ቀን ከሌሊት በመጻፍ ለታኅሣሥ ብ ዓም ስርጭት አደረስኩ ከዚያም ከተለያዩ ጽሑፎችና ከመገናኛ ብዙኃን በማገኘዉ አድራሻ እስከ አሁን ድረስ በእጦማር በኢሜል አድራሻቸዉ ቁጥራቸዉ በሺዎች ለሚቆጠሩ ለተለያዩ ግለሰቦችና አካላት እየላኩ ሲሆን ከዚህ በተጨማሪ በሚያዚያ ወር ብ ዓም «ኢትዮጵያ የዓለም ብርፃን» በሚል በርአሰ ነገሥታት«በሣልሳዊ ቴዎድሮስ» በመባል ለዘመናት ሲነገርና ሲጠበቅ በነበሩት የእግዚአብሔር እንደራሴና ባለሟል የተላለፈዉን የእግዚአብሔር መልአክት ቀደም ሲል በአፄ በኩል የተጻፈዉን መልእክት ላስተላለፍኩላቸዉ ሰዎች ሁሉ እንዲደርሳቸዉ አድርጌያለሁ ከዚህ ሌላ ደግሞ ስለ ሕዳሴዉ ግድብ ለጠቅላይ ሚንስትሩ አስተያየት እንድንሰጥ በተከፈተልን ልዩ አድራሻኢሜል አማካይነት የካቲትጽጂ ዓም በሦስት ገጽ መልእክት አስተያየቴንና ምክሬን ገልጨላቸዉ ነበር እንዲሁም አሳቸዉም ሆኑ ሌሎች የዓለም መንግሥታት በእግዚአብሔር ቁጣ በአንድም ይሁን በተለያየ መንገድ ከወንበራቸዉ እንደሚቆረጡና የሚያዋጣቸዉም ካለምንም ቅድመ ሁፄታ ወንበሩን አግዚአብሔር ለመረጣቸዉና ለቀባቸዉ ለንጉሠ ነገሥቱና ለካህኑ እጨጌ አሳልፈዉ እንዲሰጡና በአዉነተኛ ንስሐ አጃቸዉን ለአግዚአብሔር በመስጠት በአርሱ ሥርዓት እንዲመላለሱ ተገልጾላቸዉ ነበር ይሁንና አልሰማ በማለታቸዉ ከሦስት ወር በኋላ በአግዚአብሔር ቁጣ አልጋ ላይ ሊወድቁና የቁም ስቃያቸዉን አይተዉ እዉነተኛ ንስሐ ሳይገቡ ከነዓመፃቸዉና ከነትዕቢታቸዉ ይህችን ምድር በሥጋ ሊለዩ ችለዋል በነፍሳቸዉ ደግሞ ምሳሌያዊ ባሕርይረቂቅ አካል ተላብሰዉ እንደ ዓመፃና ክህደት አንዲሁም ርኩሰት ተግባራቸዉና ኃላፊነታቸዉን በአግባቡ አንደ አለመወጣታቸዉ ደረጃ ፍዳቸዉን ለሕያዉነት ዘመን ወደሚቀበሉበት ሁለተኛ መቀጫ ቦታ ተጉዘዋል ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ እኔ የሚያሳዝነኝ በሥጋ መለየታቸዉ ሳይሆን ምክንያቱም ሁላችንም ከሥጋችን በተለያየ ጥሪ መለየታችን አይቀርምና እጃቸዉን ለእግዚአብሔር እንዲሰጡና በእዉነተኛ ንስሐ እንዲመለሱ እንዲሁም በእግዚአብሔር እዉነታና በቅዱሱ ኪዳን ላይ ያመፁትና ያሳመፁትን የካዱትና ያስካዱትን እንዲሁም ርኩሰት የፈጸሙትንና ያስፈጸሙትን በግልጽ አምነዉ ምሕረትን ጠይቀዉ ባለመሄዳቸዉና ራሳቸዉን ለከፋዉ ቅጣት አሳልፈዉ በመስጠታቸዉ ነዉሱ ሌላዉ አስገራሚዉ ደግሞ ቀሪዎቹ ባለሥልጣናት ሆኑ ካድሬዎቻቸዉ እንዲሁም ደጋፊዎቻቸዉ እነሱም ዋጋ እንደሚከፍሉ ባለማስተዋልና ሕሊናቸዉን በማደንደን «እጃችንን አንሰጥም በንስሐ ራሳችንን አናዋርድም» በማለት በዓመፃቸዉ መጽናታቸዉ ነዉ ይህም የሚያሳየዉ ዓመፃቸዉና ትዕቢታቸዉ ከፈርኦንና ከሠራዊቱ የባሰ መሆኑን ነዉ ምክንያቱም ፈርኦን የግብፃዉያን በኩር ከራሱ ልጅ ጀምሮ በአግዚአብሔር ቁጣ ሲረግፉ እጁን ለእግዚአብሔር ሰቶ የታዘዘዉን ሊፈጽም ችሎ ነበርናሱ የአሁኖቹ ግን ዋና መሪያቸዉ ባልታሰበና ባልተገመተ ጊዜ ዉስጥ በእግዚአብሔር ቁጣ ከወንበሩ ተቆርጦ ሲሄዱ ዐይናቸዉ እያየ ሕሊናቸዉን እስከ አሁን ድረስ አደንድነዉ የተባሉትን ለመፈጸም ፈቃደኛ አለመሆናቸዉ ነዉ እስከ አሁን ድረስ በዓመፃቸዉና በክህደታቸዉ እንደ ጸኑ ነዉ ይህም ለከፋ ምድራዊና ሰማያዊ ቅጣት ራሳቸዉን እያዘጋጁ እንደሆነ ይሰማኛል ምናልባት አሁንም የሚሰማ አካል ካለ ካለምንም ቅድመ ሁፄታና ድርድር ወንበሩን ለእግዚአብሔርና ለእመቤታችን አዉነተኛ እንደራሴዎችና ባለሟሎች እንዲለቁ አሳስባቸዋለዉ አስጠነቅቃቸዋለሁ ምክንያቱም እግዚአብሔር መደረግ ያለበትንና የሌለበትን ከማንም በላይ ያዉቃልና ነዉ በእግዚአብሔር አሰራር ዉስጥ ቅድመ ሁኔታና ድርድር የሌለዉ የእግዚአብሔር እንደራሴዎች እግዚአብሔር በእነሱ ላይ አድሮ ስለሚሰራና ስለሚፈርድ የአርሱ ፈቃድ ብቻ ነዉ የሚጸናዉ እንጂ አንደ ዲያብሎስ እንደራሴዎች መሪዎችና ባለሟሎች ባለሥልጣናት እንዲሁም ዉዶች ካድሬዎች የሥጋና የደም ስሜታቸዉ አይደለም በሰኔጽ ዐ ዓም ለተለያዩ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ስም «መንፈሳዊ አገልግሎት ነዉ የምንሰጠዉ» በማለት በሕዋ ሰሌዳድረ ገጽ ላይ መልእክት ለሚያስተላልፉ ሰዎች ምክርና ማስጠንቀቂያ የደረሳቸዉ ሲሆን በግልጽ የተገለጸላቸዉ ደግሞ በሥጋዊ ወንበር ሆነ በመንፈሳዊ ወንበር ላይ የተቀመጡት ሰዎች የሚቀራቸዉ አንደ ንጉሥ ሳኦልና ግብረ አበሮቹ አንዲሁም እንደ ካህኑ ኤሊና ልጆቹ ዋጋ ከፍለዉ ማለፍ ብቻ እንደ ሆነና ሥጋዊዉ ሆነ መንፈሳዊዉ ወንበር እንድ ንጉሥ ዳዊት ለተመረጡትና ለተቀቡት ለርእሰ ነገሥታቱ ንጉሠ ነገሥቱ እና እንደ ነቢዩ ሳሙኤል ለተመረጡትና ለተቀቡት ለካህኑ አጨጌዉ ተላልፎ መሰጠቱን ነዉ ታዲያ ይኸዉ በሁለት ወር ዉስጥ ሁለቱም በወንበር ላይ የተቀመጡት መሪዎች ለእዉነተኛ ንስሐ ሳይበቁ ከነዓመፃቸዉ ከወንበራቸዉ ሊቆረጡና ወደ ሁለተኛዉ ዓለም ሊጓዙ ችለዋል ከእንግዲህም ግብረአበሮቻቸዉ ዋጋ ከፍለዉ ማለፍ ነዉ የሚቀራቸዉ ከዚህ በተጨማሪ ነሐሴ ጵ ዓም ከዚህ በፊት የእግዚአብሔር መልእክታት ለተላኩላቸዉ ሰዎች ሆነ አካላት ለሁሉም በሰኔድ በዐ ዓም የተጻፈዉን መልእክት በተጨማሪነት ተልኮላቸዋል በአዲሱ መልእክትም ለዓለም መንግሥታት የእግዚአብሔርን መልእክት እንዲያደርሱና አጃቸዉን ለእግዚአብሔር አንዲሰጡ እንዲያደርጉ «አግዚአብሔርንም አናዉቅም መልእክቱን አንቀበልም» ካሉ ደግሞ ዋጋ ከፍለዉ ከነዓመፃቸዉና ክህደታቸዉ ወደ ሁለተኛዉ መቀጫ ቦታ ወደ ሲኦል እንደሚጠሩና ፍዳቸዉንም ለሕያዉነት ዘመን አንደሚቀበሉ እንዲገልጹላቸዉ ማሳሰቢያ ሰጥቻለሁ ታዲያ ይህ ሁሉ ጥረቴ የዓለም ሕዝብን ሆነ ኢትዮጵያዉያንን ከጥፋትና ከጠረጋ ለማትረፍ ቢሆንም ትዉልዱ በዲያብሎስ ሥርዓት ዉስጥ ስለሚመላለስ ሕሊናዉ በተለያዩ ጉዳዮችና ወሬዎች ስለደነዘዘ እንዲሁም በፖለቲካ ሕሊናዉ ስለተመረዘና ስለተበከለ ተስፋዉንም ምድርን ስላደረገና በእዉቀቱ በኃይሉ በሥልጣኑ በሀብቱ ስለተመካ አዉቀታቸዉና ሊቅነታቸዉ ጣዖት ስለሆነባቸዉ ለአግዚአብሔር መልእክትና ቃል ቦታ አልሰጡትም ይልቁና ንስሐ ከመግባት ይልቅ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ በዓመፃ ላይ ዓመፃ በክህደት ላይ ክህደት በርኩሰት ላይ ርኩሰት እየጨመሩ ራሳቸዉን ሙሉ በሙሉ ለማስደምሰስ እያዘጋጁ ነዉ በደላቸዉና ዓመፃቸዉ በኖኅና በሎጥ ዘመን ከነበሩ ሰዎች የባሰ ስለሆነ እንግዲህ የሚቀራቸዉ የምርጫቸዉን ምድራዊ ሆነ ሰማያዊ ቅጣት መቀበል ነዉ ያኔ ማንነታቸዉንና ምንነታቸዉን በሚገባ ያስተዉላሉ የሕይወት ታሪኬን ጠቅለል አድርጌ ለማቅረብ እግዚአብሔርን በማወቅና በእዉነትና በመንፈስ ቅዱስ በማምለክ የተመላለስኩበት ዘመን ከአሥር ዓመት እንደማይበልጥ እገምታለሁ ሌላዉ ዘመኔ እግዚአብሔርን ባለማወቅና እንዲሁም እንደ ሥጋና ደሜ ስሜት የተመላለስኩበት ስለሆነ ምንም እንኳ እድሜዬ በጎልማሳነት ቢቆጠርም እኔ ግን ትክክለኛ እድሜ አድርጌ የምወስደዉ በንስሐ በቅዱሳን ቁርባን ሕይወት ዉስጥ የተለመላለስኩበትን ጊዜ ነዉ ይህም ከአሥር ዓመት እንደማይበልጥ እገምታለሁ ኖሬያለሁ የምለዉ አካፄዴን ከእግዚአብሔር ጋር ባደረኳቸዉ ዓመታት ነዉ እንጂ በሕፃንነት ሆነ በዓመፃ በክህደት በርኩሰት ሕይወት ያሳለፍኳቸዉ እንዲሁም እንደ ሥጋና ደም ስሜት የተመላለስኩባቸዉ ዘመናት እንደ ዘመን አልቆጥራቸዉም እንግዲህ ለጥያቄያችሁ ያለኝ መልስ ይህን ይመስላል ጠያቂዉ አገልጋይ መንፈሳዊ አጀማመሮን እንደገለጹልን መንፈሳዊ ሕይወት ከጀመሩ ገና አሥር ወር ሳይሞላዎት ነዉ ዉስጦትን ለምነና አዘጋጅተዉ በመጀመሪያ ለዚያ ሕይወት ራሶትን ለማለማመድ ወደ ገዳም የፄዱትና ሳይሰካሎት ወደ ቤተሰቦ የተመለሱት በአሥር ወር ዉስጥ ለመመነን መወሰነ አጅግ አልፈጠነም ወይ። መላሹ የእግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ አሁንም በድጋሜ የምለዉ «ለእግዚአብሔር የሚሳነዉ ነገር የለም» የሚለዉን እዉነት ለሚያምን ሰዉ ከእግዚአብሔር የሆነ ነገር እግዚአብሔር በፈቀደዉ መንገድ ያደርገዋል ይፈጽመዋል እኛ ለአገልግሎት ወደ ወንበር የምንወጣዉ በመሳሪያ ኃይል ወይንም በሰዉ ድጋፍ ወይንም በብልጣብልጥነት ወይንም በመፈንቅለ መንግሥት ወይንም በጦርነት ወዘተ በመሳሰሉት መንገድ ሳይሆን እግዚአብሔር እርሱ በፈቀደዉ መንገድ ነዉ ስለዚህ እኛ ግለሰቦችን ወይንም ቡድኖችን ወይንም ድርጅቶችን ለማስደሰትና የእነሱን ፈቃድ ለመፈጸም አይደለም እግዚአብሔር በባዶ እጃችን ወደ ወንበር የሚያመጣን ነፍስ ከሥጋችን ተለይታ ወደ እርሱ እስከምንሄድ ድረስ የእርሱን ፈቃድ ብቻ ለመፈጸምና ለማስፈጸም ነዉ የተጠራነዉ በመሆኑም እርሱ የሚያሳስበንና የሚያሰራንን ብቻ ነዉ እንጂ የራሳችንን የሥጋና ደም ስሜት ወይንም የሌሎችን የሥጋና ደም ስሜት አይደለም የምንፈጽመዉና የምናስፈጽመዉ በዓለም የሚታየዉ ግን መንግሥታት በበላይ መሪያቸዉ የዲያብሎስ መንፈስ ስለሆነ አርሱ የሚያሳስባቸዉንና የራሳቸዉን ሥጋና ደም ስሜት እንዲሁም የግለሰቦችንና የቡድኖችን የድርጅቶችን ዓለማ ነዉ የሚያስፈጽመሙት የሚያፈሩትም ፍሬ በግልጽ የዓመፃ የክህደት የርኩሰት ፍሬ ነዉ መጨረሻቸዉም ነፍሳቸዉ ከቅርፊት ሥጋቸዉ በተለያየ መንገድ ተለይታ ለሕያዉነት ዘመን እንደ ዓመፃቸዉ ደረጃ ወደሚቀጡበት ሲኦልና በኃኋላም ወደ ገፃነመ እሳት ዉስጥ ነዉ ከነግብረአበሮቻቸዉ የሚገቡት እኛ ደግሞ ተስፋችን ምድራዊ ሳይሆን ሰማያዊ ስለሆነ ከሥጋ ሞት በጋላ ከሚኖረን አድሜ አንጻር ይህ ምድራዊ ዘመናችን የዐይን ቅጽበት እድሜ እንኳ የማይሞላ ስለሆነ በዚህች አጭር ዘመን ዉስጥ እግዚአብሔር ደስ የሚሰኝበትንና ለሰማያዊ ሕያዉ መንግሥት የሚያበቃንን ሕይወት በመያዝ መልካም ፍሬ ለማፍራት ነዉ ሌት ተቀን የምንተጋዉ እንጂ ዲያብሎስ ደስ የሚሰኝበትንና የሚፈልገዉን ፍሬ አናፈራም አናስፈራም የእኛ ኃይል አንደ ሥጋዉያኑ የጦር መሳሪያ ወይንም የሰዉ ድጋፍ ሳይሆን ሁሉ በአርሱ ቁጥጥር ዉስጥ የሆነ የፈለገዉን በፈለገዉ ቅጽበት ጊዜ ዉስጥ ማድረግ የሚችል ከፈለገ በዐይን ቅጽበት ዉስጥ የሚታየዉንም የማይታየዉንም ከመኖር ወደ አለመኖር በሚያሳልፍ ከፈለገም አሁን ከሚታየዉ በእልፍ አአላፋት ወትእልፊት እጥፍ ካለመኖር ወደ መኖር ማምጣት በሚችለዉ ኃያሉ ገናና አምላካችን እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ ነዉ ስለዚህ ይህ አምላክ የዓመፃ ልጆችን ከፈለገ በቅጽበት ዉስጥ አይቀጡ አቀጣጥ ቀቷቸዉ እንደ አቧራ አብኗቸዉ አንደ እንፋሎት አትኗቸዉ ከዚህ ምድር ሊያጸዳቸዉ ይትችላል የንስሐ ልብ ያላቸዉን ደግሞ ለአዉነተኛ ንስሐና ለሙሉ እዉነታ አብቅቷቸዉ ለፈቃዱ እንዲሰለፉ ሊያደርግ ይችላል በመሆኑም ከእኛ የሚጠበቀዉ ፈቃዱን ለመፈጸምና ለማስፈጸም መዘጋጀት እንጂ ሌላዉ የእርሱ ስራና ድርሻ ነዉ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ስለዘፈኑና ዳንኪራዉ ደግሞ ትዉልዱ እንደ ትክክለኛ ተግባርና እንደ ጥበብ እንዲቆጥረዉ በመንግሥታቱ ስለተደረገና ብዙኃን መገናኛም ማስ ሚዲያ በእነሱ ቁጥጥር ዉስጥ ስለሆነና ለፈቃዳቸዉ ማስፈጸሚያ ስላዋሉት ነዉ እንጂ የዲያብሎስ ፍሬ መሆኑን ቢነገራቸዉ ወዲያዉ ነዉ አቁመዉ አምላካቸዉን በበለጠ ሁኔታ ለማምለክና ለማመስገን አንዲሁም ስለተለያዩ አዉነታዎችና ስለ አገር ለመዘመር የሚተጉት ምክንያቱን በዚህ ሕይወት ዉስጥ ያሉትን አንዳንድ ሰዎች ብንመለከት እንኳን ባለ ብዙ ሀብት ባለቤት አይደለም መንፈሳዉያን የተባሉ ባለ ብዙ ሀብትና ንብረት ባለቤት የሆኑ ሰዎች ያልፈጸሙትን ትልልቅ የእርዳታ ተግባር ፈጽመዋል በመቶ ሺህ ቤትና በሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ አዉጥተዉ ይህ ዘሬ ነዉ ጎጤ ነዉ ዘመዴ ነዉ ቤተሰቤ ነዉ ወዘተ » በማለት ልዩነት ሳያደርጉ «ይህ ኢትዮጵያዊ ወገኔ ነዉ ገንዘብ እንዳይሞት የሚያደርገዉ ከሆነ እኔ እከፍላለሁ እነዚህ የአዳምና ሔዋን ዘሮች ወገኔ ናቸዉ እርዳታ ሊደረግላቸዉ ይገባል» በማለት ስግብግብነትና ስስት ሳያጠቃቸዉ ወገናቸዉን ሲረዱና ሲታደጉ ተመልክተናል ሰምተናል እንዲሁም ለችግረኛ ኢትዮጵያዉያን ወገኖቻቸዉ ጊዜያቸዉንና ገንዘባቸዉን በመሰዋት እርዳታና አገልግሎት የሚሰጡ ዘፋኞችና ዳንኪርተኞች አሉ በተቃራኒ ደግሞ ብዙዎች ሀብትና ንብረት ያላቸዉ የስም አማኞች ስግብግብነትና ስስት ተሞልተዉ እንኳን ወገናቸዉን ሊረዱ ቀርቶ ያላቸዉ ሀብትና ንብረት አላረካ እያላቸዉ የምስኪኑን ሐቅ የሚከለክሉ ደሀዉን የሚያስጨንቁና የሚበዘብዙ አሉ አንዲሁም ብዙዎች ሰዎች በተለያየ የዛይማኖት ኃላፊነት ተቀምጠዉ መስቀልንና ወንጌልን ይዘዉ የአምነት ተቋማትንና የቤተክርስቲያንን ገንዘብና ሀብት የሚዘርፉ ሌባ ቀማኛ ነፍሰ ገዳይ ወንበዴ ዘማዊ ሴሰኛ ሰዎች አሉ ይህም የሚያሳየን ባለማወቅ በተለያየ ኃጢአትና ዓመፃ ተግባር ላይ የተሰማሩ አንዳንድ ሰዎች የሕይወትን መንገድና ምስጢር ቢያስተዉሉ ከማንም በላይ የጽድቅ ስራ ብቻ አይደለም የትሩፋት ስራ ሊሰሩ እንደሚችሉ ነዉ በተቃራኒዉ ደግሞ የሕይወትን መንገድ ማወቅ ብቻ አይደለም በተለያየ ኃላፊነት ላይ ተቀምጠዉ በእዉነትና በታማኝነት ማገልገል ተስኗቸዉ የተለያዩ አካላትንንና ግለሰቦችን ያሰናከሉ አስመሳይ አገልጋዮች እንዳሉ ነዉ ሌላዉ የራሴን የቀደመ አመለካከቴን ብገልጽላችሁ በመዋዕለ ዜናዬ እንደገለጽኩላችሁ አፄም በዘፈኑና በዳንኪራዉ ሕይወት አሳልፌያለሁፁ እንዲሁም በመንፈሳዊ ሕይወት ዉስጥ እያለሁም ዘመናዊዉን ዘፈንና ዳንኪራ ብቻ በመቃወም የሀገር ባህል ዘፈንና ጭፈራ ሕሊናዬን በራሴ በማሳመን እቀበለዉ ነበር ይሁንና ለተለየ አገልግሎት እግዚአብሔር ሲጠራኝ ነፍሳት በዘፈንና በዳንኪራ ከሕፃናት እስከ አዋቂ ድረስ ያሉት እያበዱ መሆናቸዉን ስለገለጸልኝና በአነሱ የሚዝናኑትም ባበደች ነፍስ እየተዝናኑ መሆኑን እንዳስተዉል ስላደረገኝ የራሴን የዉሸት አዉነት ትቼ ወደ እግዚአብሔር ሙሉ አዉነት በመምጣት ስለሚያሳብዱት ሆነ ስለሚያብዱት ነፍሳትም ማዘን ጀምሬያለሁ አሁን ዳንኪራዉንና ዘፈኑን በቴሌቨዥን ስመለከት ከመዝናናት ይልቅ እግዚአብሔርን መምሰል የተላበሰች ነፍስ በዉሸት አዉነት ተታላ በምን መልኩ እያበደች እንደሆነና ሰብአዊ ባሕርያዋን እንዴት አድርጋ ወደ ሌላ ባሕርይ አየለወጠች መሆኑን ነዉ በትዝብትና በኀዘን የምመለከተዉ መሪዎች ሆኑ ባለሥልጣናት እንዲሁም ካድሬዎች በዲያብሎስ ዲሞክራሲ ፍልስፍና ትዉልዱ የፈለገዉን እንዲፈጽም የፈቀዱለት ሕሊናዉን ለማደንዘዝና የራሳቸዉን መሰሪ ዓላማ ለመፈጸምና ለማስፈጸም እንጂ ለሥልጣናቸዉ አስጊና ተቀናቃኝ ከሆነ እንኳን እነዚህን ቀርቶ መብላትና መጠጣት እንዲሁም መናገርና መጻፍ እንደሚከለክሉና እንደ አስፈላጊነቱም በእስርና በግድያ እንደሚበቀሉ ዓለም ያዉቀዋል ይህም ለሥልጣናቸዉ አስጊ ያልሆነዉን ለመፈጸምና ለማስፈጸም ፈቃደኞች መሆናቸዉንና ለሥልጣናቸዉ ስጋት የሚፈጥርባቸዉን ማንኛዉንም የቅድስናና የእዉነት ተግባር ግን የሚቃወሙ የሚያግዱ ሲፈልጉም «ሁከትና ሽብር ፈጣሪ» የሚል ስያሜ በመስጠት የተንኮልና የበቀል ተግባር ላይ እንደሚሰማሩና ለማስመሰልና ለመሸንገል ብቻ ተግባራዊ የማያደርጉትን በወረቀት ላይ የተለያዩ ነጻነቶችን እንደሚያሰፍሩ ትዉልዱ ስለሚያዉቅ ለመሰሪነታቸዉና አስመሳይነታቸዉ ብዙ ምስክር መስጠት አያስፈልግም ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ባጠቃላይ ከእግዚአብሔር የሆኑ ለእግዚአብሔር ፈቃድ ይሰለፋሉ ከዲያብሎስ የሆኑና እንዲሁም እንደ ሥጋና ደም ስሜታቸዉ የሚመላለሱ ሰዎች የእግዚአብሔርን ሙሉ እዉነታ ለመቀበል ሊቸገሩ ይችላል እኛ ግን ለተጠራንበት ዓለማ ከንቱ ሥጋዊ መጠበብን ሳናደርግ «እንደ እባብ ልባም እንደ ርግብ የዋህ ሁኑ» ተብሏልና በቅንነት በአዉነት በትዕግስት በትህትና በፍቅር በጽናት በቆራጥነት በመልካም ተግባርና ሕይወት ዉስጥ ሆነን የእግዚብሔርን ፈቃድ በአራቱም ማእዘን እንፈጽማለን እናስፈጽማለን እንጂ በሰዉ ለመወደድ ወይንም ድጋፍ ለማግኘት ስንል እግዚአብሔር የማይፈቅደዉን ተግባር አንፈጽምም አናስፈጽምም በእርሱ ቁጥጥርና መሪነት ዉስጥ ሆነን ነዉ ለተልኮ የምንሰለፈዉ እንጂ ለራሳችን ቅርፊት ሥጋ ሆነ ለግለሰቦች ቅርፊት ሥጋ የሚመች የዓመፃ ስራ አንፈጽምም አናስፈጽምም ጠያቂዉ አገልጋይ በግልጽ እንደነገሩን በዳንኪራና ዘፈን ሕይወት ዉስጥ ማሳለፈዎትን ገልጸዉልናል መንፈሳዊ ሕይወት ከመጀመሮ በፊት ሆነ ወደ መንፈሳዊ ሕይወት ዉስጥ ከገቡ በኋላ እንዲሁም ከመስከረም ዓም ከእግዚአብሔር ልዩ ጥሪ በኋላ ምክንያቱም መመልከትና መስማት ባይፈልጉ እንኳ ቴሌቪዥን ማየቶት ሬድዮን መስማቶት አይቀርምና ይመለከቱትና ያዳምጡት የነበረዉ ዘፈንና ዳንኪራ ምን ዓይነት እንደነበረና ለሕሊናዎ የተለየ ስሜት ይሰጦት የነበረዉ ዘፈን ምን ዓይነት እንደነበረ ቢገልጹልን። መላሹ የእግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ አዚህ ላይ አንድ ነገር ለመናገር እፈልጋለሁ ይኸዉም የእግዚአብሔር መልአክት የሚመለከተዉ የእግዚአብሔር አገልጋዮችን ሁሉ ጭምር እንጂ አንድ ግለሰብን ብቻ አይደለም ምክንያቱም ጸሐፊዉ አንድ ግለሰብ ቢሆንም ገላጩና አሳሳቢዉ አንዱ መንፈስ ቅዱስ ስለሆነ በመንፈስ ቅዱስ የሚመሩ ሁሉ አግዚአብሔር በፈቀደላቸዉ መጠን መልእክቱን ሊያስተዉሉና ሊረዱ ይችላሉ ነቢያት አግዚአብሔር የገለጸላቸዉንና የተናገራቸዉን አንዳች ሳይቀንሱና ሳይጨምሩ ጽፈዋል ነገር ግን ካልተፈቀደላቸዉ በቀር የጻፉትን ሆነ የተገለጸላቸዉን አያስተዉሉትም አይረዱትም እንዲሁም ማንም ሰዉ መንፈስ ቅዱስ ካልገለጸለት በስተቀር በራሱ አንብቦ ትንቢቶቹን ሆነ ምስጢራቱን ሊያስተዉልና ሊረዳ አይችልም አርሱ እግዚአብሔር የፈቀደለት ሰዉ ብቻ ነዉ ትንቢቱንም ሆነ ምስጢራቱን እንዲሁም ራአዩን ሊያስተዉልና ሊረዳ የሚችለዉ ብዙዉን ጊዜ ትንቢቶቹ ከተፈጸሙ በኋላ ነዉ ትዉልዱ የሚያስተዉለዉ ጸሐፊዎቹ እነሱ በሚያዉቁት እዉቀት ደረጃና እንዲሁም እግዚአብሔር በሚገልጽላቸዉ እዉቀት ደረጃ ስለሆነ የሚጽፉት በአግዚአብሔር መልእክት ዉስጥ በተለያየ አገላለጽ የተለያዩ አዉቀቶችና ምስጢራት ሊቀርቡ ይችላሉ ነገር ግን አይጋጩም እንደ ምሳሌ ባቀርብላችሁ አራቱ ወንጌላት የተጻፉት በአራት የተለያየ እዉቀትና ብቃት እንዲሁም ጠባይ ባላቸዉ የእግዚአብሔር አገልጋዮችና ባለሟሎች አማካይነት ነዉ መሪያቸዉ አንድ መንፈስ ቅዱስ ቢሆንም መልእክቱን ሲጽፉ ደግሞ በራሳቸዉ አገላለጽና አዉቀት ደረጃ ነዉ እንጂ በአንድ ዓይነት አገላለጽና አቀራረብ እንዲያቀርቡ አልተደረገም ፍቁረ አግዚአ የተባለዉ ቅዱስ ዮሐንስ ከሌሎቹ በተለየ ሁፄታ ምስጢረ መለኮትንና ምስጢረ ጥምቀትን እንዲሁም ምስጢረ ቁርባንን እንዲያስተዉል ተደርጎ በተለየ ሁኔታ እግዚአብሔር አሳስቦት በወንጌሉ ሊጽፍ ችላል እንዲሁም ስለእመቤታችን ክብርና የተለየ ጸጋ የአደራ እናትነት እንዲያስተዉል ተደርጎ ዉኃዉ ወደ ወይን ጠጅ የተለወጠበትን የኢየሱስ ክርስቶስ ተአምርና በመስቀሉ ስር ለአዳም ዘር በአደራ እናትነትና የአዳም ዘር በልጅነት እንደተሰጣት በተለየ ሁኔታ አቅርቧል ወንጌላዊቺዉም ማቴዎስ ከብሉይ ዘመን ትዉልዶች ጀምሮ እስከ ኢየሱስ ክርስቶስ መወለድ ድረስ ያለዉን በዝርዝር በመግለጽ ወንጌሉን ጀምሯል ወንጌላዊዉ ማርቆስም በአዉቀቱ ደረጃ መንፈስ ቅዱስ ያሳሰበዉን ጽፎልናል ወንጌላዊዉ ሉቃስም ከቅዱስ ገብርኤል ብስራት ጀምሮ ያለዉን አንደ አዉቀቱና ብቃቱ ደረጃ መንፈስ ቅዱስ ያሳሰበዉን ጽፎልናል የሰዎች የእዉቀት ደረጃ መለያየቱን እንደምሳሌ ለማቅረብ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ብርሃነ መለኮቱን የገለጸበትን የደብረ ታቦር ሁኔታን እንደመመልከታቸዉና እንደመስማታቸዉ እንዲሁም እንደ እዉቀት ደረጃቸዉና ብቃታቸዉ ሦስቱ ወንጌላዉያን በተለያየ አገላለጽ አቀርበዋል ነገር ግን ሁሉም ብርሃነ መለኮቱ መገለጹን ነዉ ያሰፈሩት ታዲያ ቅንነትና እዉነተኛነት ያልተላበሰ ሕሊና በእግዚአብሔር ቃሎችና መልእክታት ሊሰናከል ይችላል ይኸዉም እንዴት እንደተጻፈ ስለማይረዳና ስለማያስተዉል ራሱ እግዚአብሔር አንደጻፈዉ በመቁጠር የሁሉም አጻጻፍና አገላለጥ እንዲሁም አቆጣጠር አንድ ዓይነት መሆን አለበት» በማለት ነዉ እግዚአብሔር ነቢያት ሆኑ ሐዋርያት እንደ አዉቀታቸዉና መረዳታቸዉ እንዲጽፉ ያደረገዉ ፈቃደኛ የሆነለትንና ለእርሱ ፈቃድ የሚመቸዉን ማንኛዉንም ሰዉ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ የእዉቀትና የተለየ ተሰጥኦን መለያ መስፈርት ሳያበጅለትና አንድ ዓይነት መሆን አለበት ሳይል እያንዳንዱ የተመረጠ አገልጋይ ከእግዚአብሔር የሆነዉን እዉቀት ሆነ ምስጢር አንዲሁም ትንቢት በተለያየ ጊዜ እንደሚያቀርብ ትዉልዱ እንዲያስተዉል ነዉ ያማ ባይሆን ከብሉይ ዘመን ጀምሮ ሁሉም አንድ ዓይነት አገላለጽና አቀራረብ እንዲኖረዉ ራሱ እግዚአብሔር እየጻፈ ለትዉልዱ ያስተላልፍ ነበር ከራሴ እዉቀት እንደ ምሳሌ ባቀርብ «የኢትዮጵያና የዓለም የመጨረሻ ፍርድ አፈጻጸም ዉሳኔ» በሚል ርአስ የተጻፈዉን የእግዚአብሔር መልእክት በምጽፍበት ወቅት በብሉይ ዘመን እስራኤላዉያን በግብጽ በስደትና በባርነት የቆዩበት ዘመን አራት መቶ ሠላሳ የሚለዉን ነዉ እንዲሁም አራት መቶ የሚለዉን ነዉ አሁን ደግሞ ሁለት መቶ አስራ አምስት ዓመት አንደሆነና አራት መቶ ቤት የተባለዉ ከአብርዛም ዘመን ጀምሮ ሲቆጠር መሆኑን ሲያስተምሩና ሲጽፉ ሰመቻለሁ አንብቤያለሁ ነገር ግን አራት መቶ ሠላሳ ይባል አራት መቶ ይባል ሁለት መቶ አስራ አምስት ይባል ነቢያት ሆኑ ሐዋርያት እንዲሁም ጻድቃን አንደዚህ የመሳሰሉ አዉቀቶችን ሲናገሩ ሆነ ሲጽፉ አነሱ በሚያዉቁት እዉቀት ደረጃ ነዉ ትክክለኛዉን የሚያዉቀዉ እግዚአብሔር ብቻ ነዉ ለድኅነት ይህ አዉቀት ግድ አስፈላጊ ከሆነ ግን እግዚአብሔር መልእክቱን ለሚጽፉት አገልጋዮቹ «የዚህ ያህል ዘመን ነዉ» ብሎ ትክክለኛዉን ዘመን እንዲጽፉ ያደርጋል እዉቀት ብቻ ከሆነ ደግሞ አዉቀት ድኅነት አይሆንምና ጸሐፊዉ እንደ እዉቀቱ ነዉ አሳስቦት የሚያጽፈዉ መምህራንና ሊቃዉንት ደግሞ መንፈስ ቅዱስ በገለጸላቸዉ ደረጃ ይህ የተባለዉ ለዚህ ነዉ ያ የተባለዉ በዚህ ምክንያት ነዉ» ብለዉ ማሰረዳትና መግለጽ ይጠበቅባቸዋል እንጂ እንደ ትምህረተ ፃይማኖት ቆጥረዉ ክፍፍልና መለያየት ማምጣት እንዲሁም እንድ ሥጋና ደም ስሜታቸዉ ለማስታረቅ መሄድ የለባቸዉም ምክንያቱም ቀድሞም አልተጣሉምና ቢጣሉ ኖሮ አጻፊዉ መንፈስ ቅዱስ አስቀድሞ አንዲስተካከሉ ያደርግ ነበር እዚህ ላይ ዋናዉ ልናስተዉልና ልንረዳ የሚገባዉ በብሉይ ዘመን ሆነ በሐዲስ ዘመን የተጻፉት የእግዚአብሔር ቃሎችና መልእክታት እርሱ እግዚአብሔር እንዲጻፉ የፈቀደዉና የገለጸላቸዉ እንዲሁም በሚጽፉበት ጊዜ ያሳሰባቸዉን ነዉ እንኳን በዚያ ዘመን አንድ ወጥ ትምህርት በማይሰጥበት ቀርቶ አሁን ዘመናዊ ትምህርት በስፋት በሚሰጥበት ዘመን እንኳ ስለ አንድ ነገር ጸሐፊዎች ተመሳሳይና አንድ አይነት የሆነ ጽሑፍ አያቀርቡም እንደ እዉቀታቸዉ ደረጃና ብቃታቸዉ ይለያያል ምናልባት በአንድ አስተሳሰብ የሚመሩ ከሆነ አቀራረቡና አገላለጹ ቢለያይም ጽሑፋቸዉ ግን አይቃረንም አይጋጭም የእግዚአብሔር ቃልና መልእክት ደግሞ ገላጩና አሳሳቢዉ እንዲሁም አጻፊዉ አንዱ መንፈስ ቅዱስ ስለሆነ አቀራረቡና አገላለጡ ቢለያይ እንኳ ፈጽሞ አይጋጭም አይቃረንም ሌላዉ ምሳሌ ደግሞ በመስከረምጽ ዓም «የኢትዮጵያና የዓለም የመጨረሻ ፍርድ አፈጻጸም ዉሳኔ» በሚል ርአስ የተጻፈዉን የመጀመሪያዉን የእግዚአብሔር መልእክት በምጽፍበት ወቅት የነበረኝ የቃላት ሆነ የፊደል እዉቀት ደረጃ ሁለተኛዉን መልእክት «የጨለማዉ ገዥ ተግባርና ንግግር» በሚል ርአስ ከተጻፈዉ ያንሳል እንዲሁም ይህ ሦስተኛዉ መልእክት ታላቅ የብርዛን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ» በሚል እየተጻፈ ያለዉ ከባለፉት የቃላት ሆነ የፊደል እንዲሁም አዉቀት የተሻለ ነዉ ለወደፊትም የምጽፋቸዉ ካሉ በእዉቀትና በምስጢር ደረጃ ሳይሆን በቃላትና በፊደላት እንዲሁም በሥርዓተ ነጥብ ካለፉት የተሻሉ ሊሆኑ ይችላሉ ሌላዉ መታወቅ ያለበት ደግሞ ሕሊናዬ ሙሉ በሙሉ በመንፈስ ቅዱስ ቁጥጥር ዉስጥ ሆቼ የምጽፈዉ ጽሑፍና በነጻ ሕሊናዬ አየተመራዉ የምጽፈዉ ጽሑፍ ደረጃዉ ሊለያይና ሊበላለጥ ይችላል ምክንያቱም በመንፈስ ቅዱስ ሙሉ በሙሉ ቁጥጥር ዉስጥ ስሆን መጻፍ የሌለበት እዉቀት ሆነ ምስጢር ቢኖር እንዳልጽፈዉ ስለሚያደርግና ብጽፈዉ እንኳ አንዳወጣዉ ስለምታዘዝ ነዉ በራሴ ነጻ ሕሊና ፈቃድ ግን መጻፍ ስላለበትና ስለሌለበት ብዙ ላልጠነቀቅ እችላለሁ ከዚህ በተጨማሪ በሰዉ ሊታረምና ሊስተካከል የሚችል እዉቀት ሊሆን ይችላል በመንፈስ ቅዱስ ገላጭነትና አሳሳቢነት እንዲሁም ትአዛዝ የሚጻፍን እዉቀት ሆነ ምስጢር እንዲሁም ትንቢት ማንም ሰዉ ሊያረመዉና ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ሊያስተካክለዉ አይችልም ምክንያቱም የመንፈስ ቅዱስ እዉቀት ሙሉና ማስተካከያና እርማት የማይሰጥበት ነዉ ነገር ግን የተሻሉ ቃላትንና አገላለጽ መጠቀም እንዲሁም የበለጠ ማብራራት ይቻላል ከዚህ በተጨማሪ ከግአዙ ጋር የሚጣጣሙ ፊደላትን መጠቀም ይቻላል ዋና ፍሬ ሐሳቡን ሆነ መልእክቱን ግን እንኳን ሌላ ሰዉ ይቅርና መልእክቱን የጻፈዉ ግለሰብ እንኳ ሊያሻሽለዉና ሊለዉጠዉ አይችልም ምክንያቱም ከእግዚብሔር የሆነዉን ከእግዚአብሔር በላይ ሆኖ ሊያርመዉና ሊያሻሽለዉ የሚችል ፍጡር የለምና ነገር ግን እግዚአብሔር የፈቀደለት ሰዉ እግዚአብሔር በገለጸለትና እንዲያዉቀዉ በሚፈልገዉ ደረጃ ሊተረጉምና ሊያስረዳ እንዲሁም ሊያብራራ ይችላል ወደ አጻጻፌ ስመጣ የመጀመሪያዉን መልእክት ስጽፍ ስለፊደል ብዙ አልጠነቀቅም ምክንያቱም ልዩነታቸዉንና ጥቅማቸዉን ብዙም አላዉቅም ነበርና በሂደት ግን ስለ ፊደል ልዩነት በተወሰነ ደረጃ ሳዉቅ ራሴ የጻፍኳቸዉ የተሳሳቱ ፊደሎች እንኳ ይቀፉኛል ምክንያቱም በትክክለኛዉ አዉቀት ሲመዘኑ ትርጉም አልባ ስለሚሆኑ ነዉ ነገር ግን እግዚአብሔር ሲያጽፈኝ የአዉቀቴን ደረጃ መስፈርት አድርጎ ስላልሆነ እኔም ሆንኩ ሌሎች የእግዚአብሔር ሰዎች የመዛሃይመነቱን አጻጻፍ ሊቀበሉት ይገባል ምክንያቱም ከእግዚአብሔር ማንም አይበልጥምና እግዚአብሔር የመረጠዉን ማንም ሊያጣጣል ሆነ ሊንቅ አይቻለዉምናነፁ ይሁንና ያንን አላዋቂ ግን በሂደት ወደ ሙሉ እዉቀት ለማብቃት ግን እያንዳንዱ ሰዉ እንደ አቅሙ የሚቻለዉን ማድረግ ይጠበቅበታል አላዋቂዉም ሰዉ ድክመቱንና አላዋቂነቱን በሚገባ ተረድቶ ራሱን ለሙሉ እዉቀት ማዘጋጀት ይጠበቅበታል እንጂ እግዚአብሔር ስላጻፈኝ ሌላ እዉቀት ሆነ ትምህርት አያስፈልገኝም ማለት የለበትም በቁጥር በኩልም በመጀመሪያዉ የእግዚአብሔር መልእክት ላይ የኢትጵያን ቁጥር ሙሉ በሙሉ አልተጠቀምኩም ምክንያቱም ስጽፍ የለመድኩት የአረብን ቁጥር ስለሆነና ለራስ ቅርስና ማንነት ብዙ ትኩረት ባለመስጠቴና ለመጻፍም ስለሚቀለኝ ነዉ እንዲሁም ዘመናዊዉ የትምህርት አሰጣጥ ማንነቴን ወይንም ኢትዮጵያዊነቴን እንዳጣና የኢትዮጵያና የኢትዮጵያዉያን ለሆነዉ አዉቀት ሆነ የማንነት መገለጫ ብዙም ስሜት እንዳይኖረኝ አድርጓል በሂደት ግን ወደ ራስ ማንነቴ ስመጣ ለራሴ ቅርስ ትኩረት መስጠትና ቁጥሮቹንም በደንብ ለማወቅ ቻልኩ ብዙዎች የኢትዮጵያን ቁጥር ስለማያዉቁ ነዉ በሁለተኛዉ መልእክት ላይ በቅንፍ ዉስጥ የአረብኛዉን ቁጥር የጻፍኩት ሌላዉ እንደ ምሳሌ የማቀርበዉ የመጀመሪያዉ የእግዚአብሔር መልእክት ስጽፍ ስለ ቅዱሱ ኪዳን አንዳች እዉቀት አልነበረኝም ያ ማለት ደግሞ ከእኔ አዉቀት ወጭ ነዉ አንጂ ቅዱሱ ኪዳን በእግዚአብሔር ሆነ በሌሎች አገልጋዮች የሚታወቅ ከጥንት ጀምሮ የነበረ አሁን ደግሞ ለትዉልዱ በግልጽና በይፋ የቀረበ ነዉ ምክንያቱም እግዚአብሔር እያንዳንዱን ምስጢር ሆነ እዉቀት አንደትዉልዱ የመራዳትና የእዉቀት ደረጃ እንዲሁም ቅንና አዉነተኛ ልቦና መሰረት ነዉ የሚገልጽዉና እርሱ በፈቀደ ወቅትና ጊዜ ዉስጥ ነዉ ለኢትዮጵያዉያን ሆነ ለዓለም ሕዝብ በሚገባቸዉ መልክ እንዲገለጽ የሚያደርገዉ በዚሁ መሰረት በመጀመሪያዉ መልአክት መጨረሻ ላይ እኔም እንዳዉቀዉ ተደርጎ በእግዚአብሔር መልአክታት ዉስጥ በተወሰነ ደረጃ አንድመሰክር የተደረገዉ በመጀመሪያዉ መልእክት ላይ ስለ ኢትዮጵያ እና ስለ ኢትዮጵያዊነት አንዳች እንዳልቀባጥር መንፈስ ቅዱስ የተቆጣጠረኝና አንዳች ስለ ኢትዮጵያዊነት እንዳልጽፍ ያደረገዉ በዚያን ጊዜ ስለ ኢትዮጵያ አና ስለ ኢትዮጵያዊነት የነበረኝ አዉቀት ያልተሟላና ጎዶሎ ቢበዛ የሦስት ሺህ ዓመት ታሪክ እንጂ የ ታሪክ አንዳች አዉቀት ያልነበረኝ በመሆኑ ነዉ እንዲሁም በአግዚአብሔር በእዉነተኛ አገልጋዮቹና ባለሟሎቹ ዘንድ በተሟላ መልኩ መገለጹን ስለሚያዉቅ ነዉ በመጀመሪያዉ መልእክቱ አንዳች እንዳላነሳ ያደረገዉና ወደ ሙሉ እዉቀት ያመጣኝ እዚህ ላይ ሕሊናዉ ቅንነትና አዉነተኛነት የጎደለዉና ጠማማነት የሞላዉ ሰዉ በአግዚአብሔር ቃልና መልእክት ይሰናከላል እንጂ ሕይወትን አያተርፍበትም ምክንያቱም በሚያነብበት ወቅት ሕሊናዉ ንቁ የሚሆነዉ ከጽሑፎቹ ዉስጥ ተቃራኒ ወይንም ለአርሱ የሚስማማ ጥቅስ ነዉ የሚፈልገዉ እንጂ በአግዚአብሔር ቃል ሊታነጽበትና ሊማርበት አይደለም በዚህ ሕይወት ዉስጥ በብዛት የሚገኙት ደግሞ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ በተለያየ አምነት መሰል ድርጅቶች ዉስጥ በአገልግሎት ሆነ በአማኝነት ዉስጥ የሚመላለሱ ናቸዉ ከመጽሐፍ ቅዱስ ዉስጥ አንድ ምሳሌ ባቀርብ በሉቃስ ወንጌል በምዕራፍ ቁጥር ጓቋ ላይ «ልጄ ሆይ ለምን እንዲህ አደረግህብን። ረቂቅ አካላቸዉ መንፈስነታዉን በሌላ ረቂቅ አካል በሆነዉ ምሳሌያዊ ባሕርይ እንዲገደብና እንዲገለጹ አደረገ እያንዳንዱም የራሱ መልክ አካል ስም እንዲኖረዉ አደረገ በመጨረሻም በሰማያት ዉስጥ አንዲገቡ ተደረገ እግዚአብሔርም ቀድሞ በነበረዉ አማናዊ ባሕርይዉ ብቻ በአማናዊዉ ሕዋ ዉስጥ መኖሩን ቀጠሰለ ታዲያ ራሳቸዉን በሰማያት ዉስጥ ያገኙት አልፍ አእላፋት ወትአልፊት መናፍስት ካለመኖር ወደመኖር ያመጣቸዉንና በዚያ መልክ አካል ስም እንዲገለጹ ያደረገዉን ፈጣሪያቸዉን ሲፈልጉና ማንነቱን ለማወቅ ሲመኙ ለሁሉ የበላይ አለቃ እንዲሆን የተፈጠረዉ «ሳጥናኤል» በመባል የሚታወቀዉ መናፍስት እርሱ የተገለጸበት አካል ከሌሎቹ ገዝፎ ስለታየዉና ከሁሉ በላይ እንደሆነ ተሰምቶት እፄ ነኝ የፈጠርኳችሁ እኔን አምልኩ» አለ ይሁንና አጅግ አጅግ እጅግ የበዙት መናፍስት ሕያዉ ነፍሳቸዉሕሊናቸዉ እርሱ እንደነሱ እንደሆነና አርሱ እንዳልፈጠራቸዉ ስለመሰከረባቸዉ አልተቀበሉትም አንዳንዶቹ መናፍስት ቅዱስ ሚካኤል በመባል የሚታወቀዉ ደግሞ አለመቀበል ብቻ አይደለም በግልጽ ተቃዉሞ በማሰማትና ማንም መናፍሰት እርሱን እንዳይቀበልና እንዳያመልክ ትዕዛዝ ሰጠ ቅዱስ ገብርኤል በመባል የሚታወቀዉም መናፍስት አለመቀበል ብቻ አይደለም አርሱ ካለመኖር ወደመኖር ያመጣቸዉ አምላክ በግልጽ እስከሚገለጽ ድረስ ባሉበት እንዲጸኑና በትዕግስት እንዲጠብቁ ትአዛዝ ሰጠ እንዲሁም ሌሎች መናፈስት እነሱን ተከትለዉ ሳጥናኤልን እንደማይቀበሉና አንደነሱ ፍጡር መሆኑን መሰከሩበት ከጸኑት አንጻር አንድ መቶኛ እንኳ የማይሞሉት እልፍ አአላፋት በብዙ ቢሊዮኖች የሚቆጠሩት መናፍስት ደግሞ «ሳጥናኤል ነዉ አምላካችን» በማለት ተቀበሉት እንዲሁም እልፍ አአላፋትበቢሊዮኖች የሚቆጠሩት ደግሞ በጥርጣሬ «ሊሆንም ላይሆንም ይችላል» በማለት በሁለት አቋም ዉስጥ ተገኙ በዚህን ጊዜ ሁከትና ሽብር በሰማያት ዉስጥ ተፈጠረ በምሳሌያዊ ባሕርይ በተገለጸዉ አንደበታቸዉ የሚነገረዉን ንግግራቸዉን ብቻ አይደለም በዉስጥ ነፍሳቸዉሕሊናቸዉ እየታሰበ ያለዉን ሐሳባቸዉን ጭምር የሚያዳምጠዉ ፈጣሪ አምላክ ለመጀመሪያ ጊዜ ረቂቅ ባሕርይዉን ወስኖ ሊረዱትሊያዉቁት በሚችሉት መልክ በብርፃናዊ ባሕርይ በመገለጽ በመዛከላቸዉ ተገኘ ከዚያም ለአለቅነት ተመርጦ የነበረዉን «ሳጥናኤል» በመባል የሚታወቀዉን መናፍስት ጽጋዉን ገፎ ዲያብሎስ የሚል ስያሜ ሰጠዉ እርሱን የተቀበሉትን እልፋ አእላፋትበብዙ ቢሊዮኖች የሚቆጠሩ መናፍስትን እንደ ዓመፃቸዉ ደረጃ ጸጋቸዉን ገፎ ርኩሳን መናፍስት ተባሉ በሁለት አቋም በጥርጥር ዉስጥ የነበሩትንም እልፋ አእላፋትበቢሊዮኖች የሚቆጠሩ መናፍስት እንደ ዓመፃቸዉ ደረጃ ጸጋቸዉን ገፎ የዲያብሎስ ተከታዮች ተጠራጣሪ ርኩሳን መናፍስት ተባሉ ከዚህ በኋላ ሁለተኛዋ ምሳሌያዊ ቦታ ዓለም ተፈጠረችፎ ልክ በአንድ መስክ ብዙ እንስሳትን አሰማርተን ከመፃከላቸዉ አንድ ወይፈን ወይንም በሬ ሌሎቹን ቢያዉክና ቢረብሽ ወዲያዉ ከመዛከላቸዉ እሱንና እርሱን ተከትለዉ የሚያዉኩትን ከሌሎቹ እንደምንለይና ለብቻቸዉ እንደምናደርግ ሁሉ እግዚአብሔርም ሁከት ፈጣሪዎቹንና ረባሾቹን መናፍስት ከሰማያት ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ዉስጥ በማዉጣት በዓለም ዉስጥ ምድር የተባለች ትንሸ ቦታ ተፈጥራ በድቅድቅ ጨለማ እንድትሞላ ተደርጎ ዲያብሎስና ርኩሳን መናፍስትሰይጣናት ወደ እዚህች ምድር ተጣሉ በእምነታቸዉ የጸኑት እልፋ አእላፋት ወትእልፊት የትሪሊዮን ትሪሊዮን መናፍስት ደግሞ ቅዱሳን መናፍስት ተብለዉ ባሳዩት ጽናትና ሳጥናኤልን በተቃወሙት ብቃት ደረጃ ማዕረግና ክብር ተሰቷቸዉ በሰማያት ዉስጥ ኑሯዋቸዉን ቀጠሉ እግዚአብሔርም በዚያ በተገለጸላቸዉ ብርዛፃናዊ ባሕርይ ባሕርይዉን ወስኖ በእዉነትና በመንፈስ መመለክ ጀመረ ቅዱስ ሚካኤልም ባሳየዉ ቆራጥነትና ጽናት በሳጥናኤል ምትክ ለሁሉ አለቃ አንዲሆን ተሾመ ቅዱስ ገብርኤልም ባሳየዉ ቆራጥነትና ጽናት ሁለተኛ አለቃ ሆኖ ተሾመ ሌሎቹም እንዳሳዩት ቆራጥነትና ጽናት የሥልጣን ማዕረግ ተሰቷቸዉ እንደ ባለሟልነታቸዉ ደረጃ በሰማያት ዉስጥ አግዚአብሔርን እያመለኩ መኖራቸዉን ቀጠሉ እግዚአብሔር ወደ ምድር በተጣሉት ርኩሳን መናፍስት ምትክ ሌላ ሕያዉ ፍጥረት ለመፍጠር ወስኖ በዓለም ዉስጥ ከምድር ጎን ገነትን አዘጋጀ ከዚያም እንደ መጀመሪያዎቹ መናፍስት ዓመፃናና ክህደት እንዳይፈጸምበት በመጀመሪያ ፍጥረታትበአዳምና ሔዋን አማካይነት ከእርሱ ባሕርይ የሚሰርጹት ነፍሳት በሁለቱ ነፍሳት ምሳሌያዊ ባሕርይ ግንኙነት አማካይነት ካለመኖር ወደመኖር እንዲመጡ ለማድረግ አስቦ ሁለት ነፍሳት ከባሕርይዉ በማስረጽ ካለመኖር ወደመኖር አምጥቷቸዉ በገነት ዉስጥ አኖራቸዉ እንደ ቀድሞ መናፍስት ካለመኖር ወደ መኖር ያመጣቸዉን ፈጣሪ በነጻ ሕሊናቸዉ በመፈለግ እንዳይቸገሩና የዓመፃና የክህደት ሐሳብ እንዳይመጣባቸዉ በማሰብ በግልጽ በብርፃናዊ ባሕርይዉ በመገለጽ የገነት ዉስጥ አኗኗራቸዉን በግልጽ አስረዳቸዉ ሌሎች ነፍሳት ቁጥራቸዉ ወደምድር ከተጣሉት ርኩሳን መናፍስት እኩል እስከሚሆን ድረስ በእነሱ በምሳሌያዊ ባሕርይ ግንኙነት አማካይነት በሂደት በገነት ዉስጥ እንደሚገለጹ የሁሉም ወላጆች እንደማሚሆኑ እንዲሁም ቁጥራቸዉ ከርኩሳን መናፍስት እኩል በሚሆንበት ጊዜ ወደ ሰማያት ዉስጥ እንደሚገቡና በቅዱሳን መላእክት አኗኗር እንደሚኖሩ በገነት ዉስጥ ስራቸዉም እርሱን በእዉነትና በመንፈስ አያመለኩና እያመሰገኑ መኖር ብቻ እንደሆነ በእነሱ ምሳሌያዊ ባሕርይ ግንኙነት አማካይነት ካለመኖር ወደ መኖር የሚመጡትን ነፍሳት አባትና እናት በመሆን በኃላፊነትና በአስተማሪነት እንደ እግዚአብሔር ልጅነታቸዉ መጠበቅ እንዳለባቸዉ የመጨረሻ ተስፋቸዉን መንግሥተ ሰማያት በተስፋ እንዲጠባበቁና አምልኳቸዉን ባግባቡ እንዲፈጽሙና እንዲያስፈጽሙ አዘዛቸዉ በመጨረሻም ለመገዛታቸዉና በእዉነትን በመንፈስ ማምለካቸዉ የሚገለጽበትን ከሌሎች ፍጥረታት በተለይ ሁኔታ አንዲት ዕፀ በለስ ፈጥሮ እርሷን እንዳይበሉ ከበሉ ግን የሞት ሞት እንደሚሞቱ ከገነትም እንደሚወጡ ገልጾሳቸዉ ተለያቸዉ እነሱም በተገለጽበት ምሳሌያዊ ባሕርይረቂቅ አካል የገነት ኑሯዋቸዉን መኖር ቀጠሉ በዚያም ስራቸዉ የነበረዉ እግዚአብሔርን እያመሰገኑ መኖር እንጂ ለተገለጹበት ምሳሌያዊ ባሕርይ ሆነ ለነፍሳቸዉ አንዳች የሚሰሩት ነገር አልነበረም የሚመገቡት ሆነ የሚጠጡት ፍጥረታት ሁሉ ከምሳሌያዊ ባሕርያቸዉ ጋር ልክ እንደ አየር የሚዋፃዛድ እንጂ እንደዚህ ምድራዊ ሕይወት ምሳሌያዊ ፍጥረት አልነበረም ሁሉም ረቂቅ ነገሮች ነበሩ ወደ አዚህች ምድር ዉስጥ ተጥለዉ በድቅድቅ ጨለማ ዉስጥ እየተቀጡ ያሉት ዲያብሎስና ሰይጣናት በእነሱ ምትክ ሌላ ሕያዉ ፍጥረት ከጎናቸዉ ባለችዉ ገነት ዉስጥ መፈጠሩን ተረድተዉ በቅናት ይቃጠሉ ነበርነ የመጀመሪያ የገነት ፍጥረት የነበሩት ሁለቱ ነፍሳት የእምነታቸዉ ጽናትና አቋም ይታይ ዘንድ ግድ ነበርና ዲያብሎስም በተገለጸበት ረቂቅ አካልምሳሌያዊ ባሕርይ ፈቃድ አግኝቶ ወደ ገነት ገባ በዚያም በመጀመሪያ ያገኛት ነፍስ በምድራዊ ስሟ ሔዋን በመባል የምትታወቀዉን ሲሆን ስለ ገነት አኗኗራቸዉ ጠየቃት እርሷም እንደነሱ በምሳሌያዊ ባሕርይረቂቅ አካል የተገለጸ ነበርና አንዳች ጥርጣሬ ሳያድርባትች እግዚአብሔር ያላቸዉን በሙሉ ነገረችዉፈ እርሱም ክፋትና ተንኮል የሞላበት ነበርና ከእግዚአብሔር በላይ አዋቂ መስሉ በመታየት «ይህች አትብሉ የተባላችሁትን ብትበሉ እንደሱ እንደምትሆኑና ልክ እርሱ እንደተገለጸበት ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ብርሃናዊ ባሕርይ እንደምትገለጹ አዉቆ ነዉ አዳትበሉ ያላችሁ አንጂ ሞት የሚባል አያገኛችሁም ይህን የነገርኳችሁ በግልጽ ሁሉን ስለነገርሽኝ ነዉ» በማለት በምኞት እንድትቃጠል አድርጎ ወደ ምድር ተመለሰ አርሷም ከእነሱ በላይ በብርሃናዊ ባሕርይ ተገልጾ የተናገራቸዉን ተግባራዊ ማድረግ ሲጠበቅባት በተቃራኒዉ እንደነሱ በምሳሌያዊ ባሕርይ የተገለጸዉን ፍጡሩን በመስማትና በማመን በምኞት ተሸንፋ ያ ያልተፈቀደላቸዉን ከምሳሌያዊ ባሕርይ የተፈጠረዉን ፍሬ በመብላት በምድራዊ ስሙ አዳም በመባል ለሚታወቀዉ ዲያብሎስ ያላትን ሁሉ በመንገር ለመብል ጋበዘችዉ እርሱም በመጀመሪያ በብርዛናዊ ባሕርይ ተገልጾና ካለመኖር ወደመኖር አምጥቷቸዉ በገነት ያኖራቸዉን አምላክ ትአዛዝ መጠበቅ ትቶ አርሱም በምኞት ተሸንፎ «አትብሉ» የተባሉትን ፍሬ በመብላት በጋራ ዓመፃና ክህደት ፈጸሙ በዚህ ጊዜ ጸጋቸዉ ተገፈፈ ባዶነት ተሰማቸዉ ኀዘን መጣባቸዉ ተጨነቁ ሰጉ ከመጀመሪያ አስከ መጨረሻ ተግባራቸዉንና ሐሳባቸዉን ሲከታተልና ሲሰማ የነበረዉ ፈጣሪያቸዉ አግዚአብሔር መጀመሪያ በሚያዉቁት ብርዛናዊ ባሕርይ ተገልጾ ለምን ያዘዛቸዉን አእንዳልጠበቁ ጠየቃቸዉ አዳም በመባል የሚታወቀዉ የመጀመሪያዉ የገነት ፍጡር ነፍስ ሔዋን በመባል የምትታወቀዉ ነፍስ እንዳሳሳተችዉ ገለጸ ሔዋን በመባል የምትታወቀዉ ነፍስ ደግሞ አንድ የማታዉቀዉ እንደሷ በምሳሌያዊ ባሕርይ የተገለጸ ዲያብሎስ በመባል የሚታወቀዉ እንዳሳሳታት ገለጸች ይሁንና ሁለቱም ነፍሳት የመቀበልም ያለመቀበልም ነጻ ፈቃድና ነጻ ሕሊና ስላላቸዉ በነጻ ፈቃዳቸዉ ተጠቅመዉና በምኞት ተሸንፈዉ ዓመፃና ክህደት ስለፈጸሙ እንደ ርኩሳን መናፍስት ጸጋቸዉ ተገፎና ዓመፃቸዉ ከርኩሳት መናፍሰት በላይ ስለሆነ ይኸዉም ርኩሳን መናፍስት በሰማያት ዉስጥ ሲያምፁ ምንም አንኳን ከእነሱ በላይ የሁሉ ፈጣሪ እንዳለ ሕሊናቸዉ እየመሰከረባቸዉ ቢሆንም በግልጽ አግዚአብሔርን አልተመለከቱም በግልጽ «እንዲህ አታድርጉ እንዲህ አድርጉ» አልተባሉምና አዳምና ሔዋን በመባል የሚታወቁት ነፍሳት ግን በግልጽ አግዚአብሔር በብርሃናዊ ባሕርይዉ ተገልጾና ተናግራቸዉ ሕሊናቸዉም ማድረግ እንደሌለባቸዉ እአየመሰከረባቸዉ ሕሊናቸዉን በማደንደን «አትብሉ» የተባሉትን በድፍረት በመብላታቸዉ ነዉ በአዳምና ሔዋን የገነት ዓመፃ ምክንያት ቀድሞ ድቅድቅ ጨለማ የነበረችዉና የሰይጣናት መቀጫ ብቻ የነበረችዉ ምድር ለሁለተኞቹ ዓማፅያን ጭምር መቀጫ አንድትሆን አሁን በምድር የሚታዩትም የማይታዩትም ምሳሌያዊ ባሕርይና ምስሌያዊ ፍጥረታት ካለመኖር ወደ መኖር ሊመጡ ችለዋል ለምሳሌ ፀሐይ ጨረቃ ከዋክብት አየር ነፋስ ዉኃ መሬት እፀዋት አዝርዕት አአዋፋት እንስሳት ወዘተ በዐይን የሚታዩትም የማይታዩትም ፍጥረታት ጭምር ነዉ እነዚህ ፍጥረታት ተፈጥረዉ ካለቁ በኋላ ፀሐይና ጨረቃ ከተፈጠሩ በኋላ ባለዉ የቀን አቆጣጠር በእለተ አርብ ከተፈጠረዉ መሬት ይህች ሕያዉ ነፍሳችን የምትገለጽበትና የምትወሰንበት ሥጋ ተፈጠረ ከዚያም በገነት በምሳሌያዊ ባሕርይ ያደፈ የጎደፈ የጎሰቆለ ባሕርይ በሌለዉ ረቂቅ አካል ተገልጸዉ የነበሩት ሁለቱ ነፍሳት ያደፈ የጎደፈ የጎሰቆለ ባሕርይ በተላበሰዉ በሥጋ እንዲገለጹ በማድረግ በገነት ተገልጸዉበት የነበረዉን ምሳሌያዊ ባሕርይረቂቅ አካል ወደ አለመኖር አሳለፈዉ እንዲሁም እግዚአብሔርን ብቻ እያመሰገኑ የሚኖሩበትን የገነት ኑሮ ስላቃለሉና ያልተገባቸዉን ምኞት ስላሰቡ ምኞታቸዉንም ለመፈጸም ያልተፈቀደላቸዉን መብል ስለበሉ በዚህች ምድር ዉስጥ ወተዉ ወርደዉ በጉስቁልና ሕይወትና ኑሮ እንዲኖሩ ተፈረደባቸዉፎ ከዚህ በተጨማሪ ያፍቃሪያቸዉንና የጠባቂያቸዉን አምላክ ቃል አቃለዉ የፍጡሩን ቃል በመስማት የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ስለጣሱ በገነት ዉስጥ ቃሉን ሰምተዉ የዓመፃ ተባባሪ በሆኑለት በዲያብሎስና በሠራዌቱ ሰይጣናት ሌት ተቀን በዚህ ምድር ዉስጥ አንደሚቀጡና አእንደሚቀጠቀጡ ተነገራቸዉ በመጨረሻም በክብር የእግዚአብሔር ፍጥረታትና ልጆች የሆኑት ነፍሳትን በምሳሌያዊ ባሕርይ ግንኙነት ብቻ ካለምንም ድካምና ልፋት እንዲሁም ምጥ በሁለቱ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ነፍሳት አማካይነት ብቻ ካለመኖር ወደመኖር እንዲመጡ የወሰነዉን አቅድ ሽሮ እነሱና የእነሱ ልጆች የልጅ ልጆች ቁጥራቸዉ በምድር ዉስጥ ካሉት ሰይጣናት አኩል እስከሚሆኑ ድረስ በምሳሌያዊ ፍጥረት በሥጋዊ ዐይን በሚታየዉ አካል ግንኙነት አማካይነት እንዲዋለዱ በሥጋ ሞት ነፍሳቸዉ ከሥጋቸዉ ስትለይ ደግሞ እንደ ሰይጣናት ጸጋ የተለየዉ ምሳሌያዊ ባሕርይረቂቅ አካል ተላብሰዉ ከዓለም ጎን ከተፈጠረችዉ ሦስተኛ ምሳሌያዊ ባሕርይ ቦታ ሲኦል ዉስጥ እንደሚገቡና በዚያም እንደ ምድራዊ ዓመፃዓቸዉ ደረጃ ቅጣታቸዉን እንደሚቀበሉ ነግሯቸዉ ተለያቸዉ አዳምና ሔዋንም በዚህች ምድር ዉስጥ በሥጋ ተገልጸዉ ባደፈ በጎደፈ በጎሰቆለ ባሕርይና በጎስቋላ ኑሮና ሕይወት መኖራቸዉን ቀጠሉ ሌት ተቀን በዲያብሎስ እየተፈተኑና አየተቀጠቀጡ ኑሮዋቸዉን መኖር ጀመሩ ከቢያም ወደ ልባቸዉ በመመለስ ስለ ዓመፃዓና ክህደት ተግባራቸዉ መጸጸትና ማንባት ጀመሩ አምላካቸዉንም ይቅርታ እንዲያደደርግላቸዉ ተማጸኑት አርሱ ርኅሩኅ አምላክ በሕያዉ ፍጥረቱ የማይጨክን በእዉነተኛ ንስሐ በጸጸት ስለተመለሱና ከእነሱ የሚወለዱት ልጆች ባላወቁትና ባልፈጸሙት ዓመፃና ክህደት በመጀመሪያ ወላጆቻቸዉ ዓመፃና ክህደት ምክንያት በእነሱ ላይ ጭምር የሞት ሞት ፍርድ ስለተወሰነባቸዉ በነዚህ ሁለት ምክንያት በአርሱ እቅድ መሰረት ከባሕርይዉ የሚሰርጹት ነፍሳት ቁጥራቸዉ ከርኩሳን መናፍስት እኩል እስከሚሆን ድረስ ያሉትን ነፍሳት ለቅጽበት ካለመኖር ወደመኖር በማምጣት በዚያች ቅጽበት ዉስጥ በነጻ ሕሊናቸዉ ያሳዩትንና ካለመኖር ወደ መኖር ያመጣቸዉን ፈጣሪ የመፈለግና በእዉነትና በመንፈስ የማምለክ ብቃታቸዉን ተመለከተ በዚያን ጊዜም አዛዛኝ ዕይታ ነዉ የተመለከተዉ ይኸዉም አጅግ ብዙ ነፍሳት እልፍ አእላፋት በብዙ ቢሊዮኖች የሚቆጠሩ ነፍሳት አርሱ በሚፈልገዉ ደረጃ አላገኛቸዉም ቀለዉ ነዉ የተገኙት ጥቂቶች ደግሞ በሰማያት ዉስጥ ቀደም ብሎ እንዳመፁት መናፍስት ያልተገባ ሐሳብ ሲያስቡ ነዉ የተመለከተዉ የተወሰኑ ደግሞ በሚፈልገዉ ደረጃ ነዉ ያገኛቸዉ ጥቂቶች ደግሞ ከሚጠብቀዉ ደረጃ በላይ ነዉ የተመለከተዉ አንዲት ነፍስ ደግሞ አጅግ ከሚጠብቀዉ በላይ ሆኗ ነዉ ያገኛት የእያንዳንዱን ነፍሳት ደረጃ ከተመለከተ በኋላ ስለዓመፃዉና ክህደቱ እጅግ ሲያዝን ለነበረዉ አዳም በብርፃናዊ ድምፅ ብቻ በመገለጽ አጅግ የበቃችዉ ነፍስ ስትወለድ ወደቀደመዉ መኖሪያ ቦታ ገነት ዉስጥ አስገባፃለሁ» በማለት ቃል ኪዳን ገብቶለት አጽናናዉ የተመለከታቸዉን ነፍሳት ልክ እኛ ነፍሳችን ሕያዉ የሆነች የማታንቀላፋ ቢሆንም በእግዚአብሔር መንፈስና በርኩስ መንፈስ ኃይል ተሸንፈን ስናቀላፋ ነፍሳችን አንዳች ነገር እንደማታዉቅ እንዲሁም ነፍስ በማኅፀን ዉስጥ እያለች ሕያዉ ብትሆንም አንዳች የምታስተዉለዉና የምታዉቀዉ ነገር እንደሌለ ሁሉ እነዚያ ነፍሳትም በወንድና ሴት ጾታ ግንኙነት አማካይነት ሰዉ እስከሚሆኑ ድረስ በብርፃናዊ ባሕርይ ተሸፍነዉ በአግዚአብሔር ዘንድ አንዳች ሳያስተዉሉና ሳያዉቁ ይኖራሉ ሰዉ በሚሆኑበት ጊዜ የሚወለዱትም በአዳምና ሔዋን ንስሐ ጊዜ በታዩበት ደረጃ ነዉ ነገር ግን በሥጋ ከተገለጹ በኋላ በሚያሳዩት የእምነትና የምግባር ደረጃ ነዉ ለእግዚአብሔር መንግሥት የሚበቁት እንጂ ቀድሞ የታዩበት ደረጃ በዚያ ደረጃ ከመወለድ ዉጪ ከምድራዊ ሕይወታቸዉ ቀጥሎ ለሚኖራቸዉ ሕይወት ደረጃ የተለየ ነጥብ አይጨምርላቸዉም ከላይ የተገለጸዉ ግልጽ እንዲሆንላችሁ በቁጥር አስቀምጠዋለሁ በአዳምና ሔዋን ንስሐ ጊዜ የታዩት ነፍሳት ቀለዉ የተገኙት ከ ነጥብ ያገኙ ሲሆን ሰዉ ሆነዉ ሲገለጹ ከ ነጥብ ያቀኙት አእምሮ ቀላል ሆነዉ ነዉ የሚወለዱት ከ ያሉት ደግሞ አእምሮ ሕፃናት ሆነዉ ነዉ የሚወለዱት ከ ነጥብ ያገኙት ደግሞ የክፉ ትንቢት ፈጻሚ ሆነዉ ይወለዳሉ ከ ነጥብ ያገኙት ደግሞ አአምሮ አዋቂ ሆነዉ ይወለዳሉ ከፀ ነጥብ ያገኙ አእምሮ ጽኑአን ሆነዉ ይወለዳሉ ነጥብ ያገኘችሁ የሰዉ ዘሮች መዳኛ ምክንያት የሆነችዉ አመቤታችን ደንግል ማርያም ተወልዳ የአምላክ እናት ለመሆን በቅታለች እግዚአብሔርም ለአዳም ቃል ኪዳን በገባለት መሰረት እርሷ ሰዉ ሆኗ ስትወለድና ለአቅመ ሔዋን ስትደርስ ቀድሞ በሰማያት ባሳየዉ ብቃት መሰረት በእግዚአብሔር ዘንድ የተለየ ባለሟልነትንና ክብርን ያገኘዉ ቅዱስ ገብርኤል ከእግዚአብሔር ዘንድ ተልኮ የአግዚአብሔር ልጅ የተባለዉን ኢየሱስ ክርስቶስን ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ በድንግልና ጸንሳ እንደምትወልድ በተነገራት ጊዜ «ለአግዚአብሔር የሚሳነዉ ነገር የለም» በማለት ባመነች ቅጽበት እርሱ በሰማያት በብርፃዛናዊ ባሕርይዉ ተገልጾ በእልፍ አእላፋት ወትእልፊት ቅዱሳን መላአክት የሚመለከዉ መጀመሪያና መጨረሻ በሌለዉ አማናዊ ሕዋ ዉስጥ ደግሞ አንደ አማናዊ ባሕርይዉ ያለዉ ከእርሱ በወጣ ኃይል የተፈጠሩትን ፍጥረታት በሙሉ የሚቆጣጠረዉ አልፋና ዖሜጋ የሆነዉ የሁሉ ፈጣሪና ገዥ አምላክ ካለበት ሳይጎል ከፍጥረታቱ ሳይለይ ባሕርይዉን ብቻ ወስኖ በምድራዊ ዘመኗ ጭምር ነፍሷን አጅግ ብቃት ደረጃ ላይ ካደረሰችዉ ከድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ በተዋሕዶ ፍጹም አምላክ ፍጹም ሰዉ ሆኖ ተወለደ ከዚያም እንደ ሰዉ ጥቂት በጥቂቱ አደገ ገና በሕፃንነቱ ከእናቱ ድንግል ማርያም ከአሳዳጊዉ ዮሴፍና እንዲሁም ከሰሉሜ ጋር ወደ ግብዕ ተሰደደ ከዚያም ወደተወለደበት አገር ተመለሰ በተወለደዉ ሥጋ እድሜዉ ሠላሳ ዓመት ሲሞላዉ እዉነትን ለዓለም ገለጸ አስተማረ የተለያዩ ተአምራትንና ፈወስን አደረገ ምስኪኖችን አጽናና አስመሳዮችን ገሰጸ ባጠቃላይ የሰዉ ዘሮች ሊያደርጉት የሚገባቸዉንና የማይገባቸዉን በሚገባ አሳወቃቸዉ በመጨረሻም ሞተዉ አንደማይቀሩና ሕያዋን መሆናቸዉን በሥጋ ሞተዉ እንደሚነሱ በዓለም የሚመጣባቸዉን የተለያየ ፈተናና መከራ በጽናት በቆራጥነት በትዕግስት በአኮቴት መቀበል እንዳለባቸዉ ለማሳየት የተለያዩ መከራንና ስቃይን እስከ መስቀል ድረስ ተቀብሎ ሁሉ ተደርገዉበት አሳያቸዉ ሞተዉ እንደማይቀሩ ትንሣኤ እንዳላቸዉ በግልጽ በሦስተኛዉ ቀን ከሙታን መካከል ተነሥቶ አሳያቸዉ በመጨረሻም በእርሱ አምነዉ አንደ እርሱ ፈቃድ ተመላልሰዉ ቃሉን ጠብቀዉ የሚገኙ አማኞች ሆኑ አገልጋዮች ወደ እግዚአብሔር መንግሥት እንደሚገቡ ለማሳየት ወደ ሰማይ ዐርጎ አሳያቸዉ ፈቃዱን ለሚፈጽሙ ኃይል የሚጎናጸፉበትን ጸጋ በመንፈስ ቅዱስ አማካይነት በበዓለ አምሳ አደላቸዉ አርሱ ሰዉ የሆነ አምላክ ለአዳም ቃል ኪዳን በገባለት መሰረት በዕለተ አርብ በመስቀል ላይ ተሰቅሎ ነፍሱ ከሥጋዉ እንደተለየች በቀጥታ የፄደዉ አዳምና ሔዋን በገነት ዓመፃን ፈጽመዉ ወደ አዚህች ምድር በገቡበት ወቅት የሰዎች ነፍስ ከሥጋዋ ስትለይ እንደ መናፍስት ምሳሌያዊ ባሕርይረቂቅ አካል ተላብሳ ወደምትኖርበትና እንደ ምድራዊ ዓመዷና ክህደቷ እንዲሁም ርኩሰቷ ተግባር ዋጋ ወደ ምትከፍለበት ቦታ ከዓለም ጎን ወዳለችዉ ሲኦል ነዉ እዚያ ያሉትን ነፍሳት በሙሉ አዉጥቷቸዉ ወደ ገነትና ማረፊያ ቦታ ነዉ ያስገባቸዉ ማረፊያ ቦታ ከዓለምና ከሲኦል ጎን የተፈጠረችዉ በዚያን ጊዜ ነዉ ወደ ገነት ያስገባቸዉ በምድራዊ ዘመናቸዉ በኪዳነ ልቦናበሕገ ልቦና በነጻ ሕሊናቸዉ ተመርተዉ ቀና ያሰቡ መልካም የሰሩ ኃጢአት ሲፈጽሙ በሕሊናቸዉ የተጸጸቱ እንዲሁም በኪዳነ ኦሪትበሕገ ኦሪት ተመርተዉ ሕጉን የጠበቁ በኃጢአት ሲወድቁም የኃጢአት ስርየት የተደረገላቸዉና የተጸጸቱ በሕፃንነትና በልጅነት አድሜ በሥጋ ሞት ተጠርተዉ ወደ ሲኦል የገቡና በሲኦል ዉስጥ አያሉ በእዉነትና በመንፈስ እግዚአብሔርን የፈለጉና ያመለኩ ባጠቃላይ ለገነት የሚያበቃ ሕይወት የያዙት ነፍሳትሰዎችን ብቻ ናቸዉ እነዚህ በፍርድ ቀን በማረፊያ ቦታ የሚከናወነዉን የመጨረሻ ፍርድ ተመለክተዉ ወደ መንግሥተ ሰማያት በቀጥታ የሚገቡ የጸደቁ ነፍሳት ናቸዉ ወደ አራተኛዋ ምሳሌያዊ ባሕርይ ቦታ ማረፊያ ቦታ የገቡት ደግሞ በምድራዊ ሕይወት ዘመናቸዉ በዓመፃ በክህደት በርኩሰት ሕይወት የተመላለሱና በኪዳነ ልቦና ተመርተዉ ስለ ኃጢአታቸዉ የሕሊና ጸጸት ያላደረጉ አንዲሁም በኪዳነ ኦሪት ተመርተዉ ሕጉን ያልጠበቁና በኃጢአት ሲወድቁም የኃጢአት ሥርየት ያልተደረገላቸዉና ያልተጸጸቱ ነፍሳትሰዎች ናቸዉ ከዚህ በተጨማሪ በሕዛፃንነትና በልጅነት እድሜያቸዉ በሥጋ ሞት ተጠርተዉ በሲኦል ዉስጥ ለገነት የሚያበቃ ሕይወት ያልያዙ ነፍሳት ናቸዉ እነዚህ በማረፊያ ቦታ እስከ ፍርድ ቀን ድረስ በሚያሳዩት የእዉነትና የመንፈስ አምልኮ ብቃትና እግዚአብሔርን የመፈለግ ሕይወት ብቃት መሰረት በፍርድ ቀን ለመጨረሻ ፍርድ ቀርበዉ ለመንግሥተ ሰማያት የሚያበቃ ሕይወት የያዙ ወደ መንግሥተ ሰማያት የሚገቡ ሲሆን ለዚያ ሕይወት ያልበቁ ደግሞ እንደ ዓመፃና ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ክህደት እንዲሁም ርኩሰት ተግባራቸዉ ደረጃ ወደ ገዛነመ እሳት ዉስጥ የሚገቡና እስከ ሕያዉነት ዘመን አንድ ቀን ድረስ የመጨረሻ ቅጣት የሚቀበሉ ናቸዉ ክርስቶስ በሲኦል ያሉትን ነፍሳት ነጻ አዉጥቶ ወደ ገነትና ማረፊያ ቦታ ባስገባቸዉ ጊዜ ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀል ላይ በተሰቀለበት ወቅት በዚያች ሰዓት በእዉነተኛ ንስሐ ወደ አግዚአብሔር የተመለሰዉና ኃጢአተኛነቱን አምኖ የተናዘዘዉ እንዲሁም ከልቡ በመጸጸት የመስቀል ፍርዱም እንደሚገባዉ ያመነዉ ነገር ግን አምላኩን ኢየሱስ ክርስቶስን አምኖ ምሕረት የጠየቀዉ ፈያታዊ ዘየማን በመባል የሚታወቀዉ ሰዉ የመጀመሪያዉ ገነት ገቢ ሊሆን በቅቷል በተቃራኒዉ ደግሞ ከክርስቶስ እግር ስር የተማረዉ የተለያዩ ተአምራትና ፈዉስ የተመለከተዉ እንደ ሌሎቹ ሐዋርያት የተለያየ ጸጋ ተሰቶት አገልግሎት ሲሰጥ የነበረዉና በመጨረሻ ሰዓት ቀድሞም ልቦናዉ ከጥቅምና ከገንዘብ ጋር ብቻ የሆነዉ የዚህች ምድር ብልጽግናና የገንዘብ ፍቅር ያሸነፈዉ አንዲሁም የዉስጡ ክፋትና ተንኮል አይሎበት ለገንዘብ ሲል አምላኩን ለተቃዋሚዎቹ አሳልፎ የሰጠዉ የአስቆሮቱ ይሁዳ ነፍሳት ከሲኦል ወተዉ ወደገነትና ወደ ማረፊያ ቦታ ሲገቡ አርሱ ደግሞ በምሕረት ዘመን ዳግም የንስሐ አድል ወደሌለበት የመጀመሪያዉ ሲኦል ዉስጥ በመግባት መከራና ስቃይ ተቀባይ ሆኗል ራሱንም ለገፃነመ አሳት ፍርድ ያጨ የመጀመሪዉ ሰዉነፍስ ሆኗል ለዚህም ነዉ «ባልተወለደ ይሻለዉ ነበር» የተባለዉ ከክርስቶስ ትንሣኤ በኋላ ነፍሳት ወደ ገነት ወደ ማረፊያ ቦታና ወደ ሲኦል ነዉ የሚገቡት ወደ ገነት የሚገቡት በምድራዊ ሕይወት ዘመናቸዉ ኢየሱስ ክርስቶስን እንደ አምላክነቱ ብቻ የሚያመልኩ ኢየሱስ ክርስቶስን «አማላጅ ነቢይ አንድ ኢየሱስ ነዉ አብ መንፈስ ቅዱስ የሚባሉ ከእርሱ ጋር የሚስተካከሉና አንድ የሆኑ አካላት የሉም ፍጡር ነዉ ወዘተ» የማይሉ ናቸዉ አንዲሁም ሕይወታቸዉንም በቅን ሐሳብ በመልካም ተግባርና በአዉነተኛነት የሚመሩ በኃጢአት ሲወድቁም በእዉነተኛ ንስሐ የሚመለሱና ምሳሌ ያልሆነዉን ፍጹም የክርስቶስ ሥጋና ደም የሚሆነዉን መለኮት የተዋሐደዉን ቅዱስ ሥጋዉና ክቡር ደሙን የተቀበሉ ናቸዉ ወደ ሲኦል የሚገቡት ደግሞ በዓመፃ በክህደት እንዲሁም በርኩሰት ሕይወት ዉስጥ እንዳሉ በሥጋ ሞት የተጠሩና እንዲሁም በአዉነተኛ ንስሐና ሕይወት ዉስጥ ሳይመላለሱ መንፈሳዊዉን አገልግሎት አንደ ስራ መስክ ቆጥረዉ በድፍረት መለኮት የተዋሐደዉን ቅዱስ ቁርባን የተቀበሉ ነፍሳት ጭምር ናቸዉ ወደ ማረፊያ ቦታ የሚገቡት ደግሞ በምድራዊ ሕይወታቸዉ ዘመን በመሰላቸዉ መንገድ የተመላለሱ ነገር ግን ቅንነት ያላቸዉ ኃጢአት ሲፈጽሙ የሕሊና ጸጸት ያደረጉ ሰዎች ናቸዉ እነዚህ ሰዎች በማረፊያ ቦታ በሚኖራቸዉ እግዚአብሔርን የመፈለግና በእዉነትና በመንፈስ የማምለክ ብቃት በፍርድ ቀን ወደ እግዚአብሔር መንግሥት የመግባት እድል አላቸዉ ሌሎች ወደማረፊያ ቦታ የሚገቡት የምድራዊ እምነትና ምግባር ሕይወታቸዉ ያልታየ ሕፃናትና ልጆች እንዲሁም አአእምሮዋቸዉን በአግባቡ ማዘዝ የማይችሉ አእምሮ ሕሙማን ናቸዉ እነዚህ በማረፊያ ቦታ በሚያሳዩት በአዉነትና በመንፈስ የማምለክ ብቃታቸዉ ታይቶ የሚፈለገዉ ብቃት ደረጃ ላይ ከደረሱ በፍርድ ቀን ወደ መንግሥት ሰማያት የመግባት እድል አላቸዉ ስለዚህ ከእኛ ከሰዎች የሚጠበቀዉ በአእምሮ ቀላል ሆነ በአእምሮ ሕፃናት እንዲሁም በአእምሮ አዋቂዎች ወይንም በአእምሮ ጽኑአን ደረጃ ሆነን ልንወለድ እንችላለን ነገር ግን የአግዚአብሔርን መንግሥት መዉረስ የምንችለዉ በምድራዊ ሕይወት ዘመናችን በምናገኘዉ የእምነትና ምግባር ነጥብ ስለሆነ እያንዳንዱ ሰዉ ቢያንስ ከ ነጥብ ማግኘት ይኖርበታል በሰማያት ዉስጥ ሆነ በገነት ዉስጥ የሚኖረን ክብርና የቅድስና ማዕረግ እንደ ምድራዊ ነጥባችን ስለሚለያይ በእምነትና በምግባር የምናሳየዉ ሕይወት ለ ቤቶች ነጥብ ለማግኘት መትጋት ነዉ ያለብን እንጂ በነፍሳችን ልንደክም አይገባም ከ ነጥብ በታች የምናመጣ ሰዎች ደግሞ በሲኦልና በገዛነመ አሳት የሚደርስብን ቅጣት እንደ ነጥባችን ዝቅተኛነት ደረጃ የሚለያይና ነጥባችን ዝቅ ባለ መጠን የሚደርስብን ስቃይና መከራ ስለሚበረታብም በቅን ሐሳብ በመልካም ተግባር በእዉነተኛ ሕይወትና በእዉነተኛ ንስሐ ልንመላለስ ይገባል የእያንዳንዱ ሰዉ የጽድቅ ስራ ቢያንስ ቢያንስ ፅፀ ቤቶች ዉስጥ መግባት ይኖርበታል ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ከ ነጥብ በታች የሚያሳዩ ትዕቢትየፈርኦን ወንድምና እህቶች ክፋትና ተንኮልየይሁዳ ወንድምና እህቶች ዓመፃየአርዮስ ወንድምና እህቶች ካሉ እንደ እኔ ባይፈጠሩ ወይንም ባይወለዱ ይሳላቸዉ ነበር ምክንያቱም ትዕቢታችዉ ክፋታቸዉና ተንኮላቸዉ እንዲሁም ዓመፀኝነታቸዉ ሕሊናችዉን ስለሚያደነድንና እንኳን ፍጡሮቹን የእግዚአብሔር አገልጋዮችንና መልእክተኞችን ሊሰሙ ቀርቶ እርሱ እግዚአብሔር ተገልጾ ቢናገራቸዉ ተአምራትና ፈዉስ ቢያደርግ የተለየ ጸጋ ቢሰጣቸዉ አንኳ የማይሰሙና የሚላቸዉንም የማይፈጽሙ በሥጋና ደም ስሜታቸዉ ብቻ የሚንቀሳቀሱና የሚመሩ ደንዳኖች በመሆናቸዉ ነዉ እነሱ ሙሉ በሙሉ በሲኦል ነጻነታቸዉ ተገድቦ ፍዳቸዉን አስከሚቀበሉ ድረስ የዓመፃ የክህደትና የርኩሰት ተግባር ለመፈጸም ወደኋላ የማይሉ ስለሆነ በምድራዊ ሕግና ሥርዓት የሚገደቡ ይሆናል ከሕግና ከሥርዓት በላይ እንሁን ካሉ ደግሞ በዚህች ምድር ጭምር ስለ ዓመፀኝነታቸዉ ስለ ክህደታቸዉ ስለ ርኩሰታቸዉ አንደ ዓመፃቸዉ ደረጃ ነጻነታቸዉ ይገደባል ዋጋም ይከፍሉበታል እንዲሁም አእምሮ ሕፃንና አእምሮ ቀላል በመሆን የዓመፃ ፈለግ የሚከተሉ ሌሎች የዓመፃ የክህደትና የርኩሰት ስራ አስፈጻሚዎችና ፈጻሚዎች ካሉም አንደ እነሱ በመንፈስ ቅዱስ መሪነት በሚዘጋጀዉ የጽድቅና የቅድስና ሕግና ሥርዓት ይገደባሉ ይዳኛሉ ወደ ጥያቄያችሁ ምላሽ ስገባ ከላይ በዝርዝር እንደተገለጸዉ በገነት ዉስጥ ሆነን ቢሆን ኖሮ ጨለማና ብርዛን አይፈራረቁብንም ነበር ሁል ጊዜ የእግዚአብሔር ብርፃናዊ ባሕርይ ነበር የሚያበራልን እንዲሁም ለመኖር መዉጣት መዉረድ አይጠበቅብንም ነበር መብላችን ሆነ መጠጣችን እንደ አየር ሳንደክምና ሳንለፋ የምናገኘዉና ተዋሕዶን ነበር የሚኖረዉ ከፀሐይ ከዝናብ ከሙቀት ከቅዝቃዜ ከብርድ ከመሳሰሉት ለመከላከል መጠለያ ሆነ የምንለብሰዉ አያስፈልገንም ነበር በምሳሌያዊ ባሕርይረቂቅ አካል ስለምንገለጥና እነዚህ ነገሮችም በገነት ስለሌሉ አንዳች መጠለያ ሆነ ተጨማሪ ልብስ አያስፈልገንም ነበር እንዲሁም ለሕይወታችን ህልዉና ጥገኛ የምንሆንባቸዉ አንስሳት ሆኑ እፀዋት አይስፈልጉንም ነበር ከቦታ ወደ ቦታ ለመንቀሳቀስ ተጨማሪ መገልገያ ቁሳቁሶች ሆነ ሕይወት ያላቸዉ ፍጥረታት አያስፈልገንም ነበር ምሳሌያዊ ፍጥረት በሆነዉ በሥጋዊ ዐይናችን በሚታየዉና በእጃችን በሚዳሰሰዉ አካልሥጋጋ ስለማንገለጽ አንደ መናፍስት ወደፈለግነዉ ቦታ መንቀሳቀስ እንችል ነበር በዚህ ሥጋ በመገለጻችን ምክንያት የተከሰቱብን ያደፉና የጎደፉ ባሕርያት ዐይነምድር ሽንት ሽታ ላበት ንፍጥ አክታ የመሳሰሉት አይከሰቱብንም ነበር የምንመገባቸዉ ሆነ የምንጠጣቸዉ ሁሉ ምሳሌያዊ ባሕርይ ስለነበሩ ከተገለጽንበት ምሳሌያዊ ባሕርይ ጋር ይዋሐዱ ነበር እንዲሁም በገነት ዉስጥ ሰይጣናት ስለማይኖሩ ወደ ነፍሳችንና አካላችን ስለማይገቡና ስለማይወጡ ማፋሸክማዛጋት ማስነጠስ ማሳል ማሳከክ መንጠራራት መፍሳት አይታይብንም ነበር እንደ መናፍስት በማይሞት አካል ስለምንገለጽ በምንገለጽበት አካል ምክንያት ሞት የሚባል ነገር በሕይወታችን አያጋጥመንም ነበር እንዲሁም ከመጀመሪያዎቹ ወላጆቻችን በምሳሌያዊ ባሕርይ ግንኙነት ካለመኖር ወደ መኖር ስለምንመጣ ሁላችንም በአንድ ቤተሰብ ስሜት ነዉ የምንኖረዉ እንጂ ልጆቼ ወንድሞቼ አእህቶቼ አባቴ እናቴ አጎቴ አክስቴ ዘመዴ ዘሬ ጎጤ ነገዴ በማለት አንከፋፈልም ነበር ሕያዉ ነፍሳችን በርኩሳን መናፍስት ስለማትፈተን ማንቀላፋት ሆነ መድከም የሚባል አይታይብንም ነበር ስራችን ሁሉ እግዚአብሔርን ማምለክና ማመስገን ነበር እንጂ ስለ አንዳች ነገር አንለፋም አንወጣም አንወርድም ነበር ሁል ጊዜ ነፍሳችን የረካችና ደስተኛ ስለምትሆን አንዳች ምኞት ሆነ የተለየ ፍላጎት አያድርብንም ነበር አንዳች ጉስቁልና ባሕርይ ሆነ ሕይወት ስለማይከሰትብን ማዘን ሆነ ማንባት አይኖርብንም ነበር ባጠቃላይ ከአፍኗፍራችን ዉጭ እንደ ቅዱሳን መላአክት በቅድስናና በንጽህና እንዲሁም በእዉነተኛ ደስታ ሕይወት ብቻ ነበር የምንመላለሰዉ ይሁንና ይህን የክብር ሕይወትና ኑሮ የቀደሙት ወላጆቻችን አቃለዉ በዓመፃ ስለተገኙ አነሱም ሆኑ እኛ ልጆቻቸዉ ለዚህ ለምድራዊ ያደፈና የጎሰቆለ ባሕርይ እንዲሁም ለተጎሳቆለ ሕይወትና ኑሮ ተዳርገናል ነገር ግን ይህ ሁሉ የሚከሰትብን ከምድራዊ ዘመን በኋላ ከሚኖረን የሕያዉነት እድሜ አንጻር በዐይን ቅጽበት እድሜያችን ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ዉስጥ ስለሆነ በትዕግስት በጽናትና በአኮቴት ተቀብለን ፈጣሪ አምላካችንን በአዉነትና በመንፈስ በማምለክ ሕይወታችንንም በቅን ሐሳብ በመልካም ተግባር እንዲሁም በእዉነተኛ ሕይወት በመኖር ከሥጋ ሞት በኃላ ያለዉን የገነት እንዲሁም ከፍርድ ቀን በኋላ የሚኖረዉን ሰማያዊ ሕይወት በናፍቆት ልንጠባበቅ ይገባል ባጠቃላይ ምድራዊ ዘመናችን የምንጠራበት የምንነጥርበት የምንነጣበት እንዲሁም በወላጆቻችን በአዳምና ሔዋን የመጀመሪያ ዓመፃ ምክንያት በዐይን ቅጽበት እድሜያችን የምንቀጣበት እንጂ እንኖርበታለን የምንለዉ አይደለም ምድራዊ ቆይታችን ወደ እዉነተኛ መኖሪያ ቤታችንና ሕይወታችን የምንሸጋገርበት ድልድይ ብቻ ነዉ ጠያቂዉ አገልጋይ አርሶ እንደገለጹልን በፀሐይና በበረኃ መቃጠላችን በብርድና በቅዝቃዜ መኮራመታችን የበላነዉ ወደ አዳሪ የጠጣነዉ ወደ ሽንትና ላበት መለወጡ ኑሮን ለማሸነፍ መዉጣት መዉረዳችን በዚህች ምድር ዉስጥ ለመኖርና ለመቆየት ግድ መብላትና መጠጣት ያስፈለገን በድካምና በአንቅልፍ ሕይወት ዉስጥ መገኘታችን በሥጋ መታመምና መሞታችን ከአንዱ ወደ አንዱ ቦታ ለመንቀሳቀስ ተጨማሪ ቁሳቁስ ሆነ ሌላ ፍጥረት መፈለጋችን በርኩሳን መናፍስት ሁል ጊዜ ስለምንፈተንና ስለምንቀጣ ወደ ሕሊናችን የሚገቡት በአፋችን በኩል በማፋሽክ በማዛጋት እንዲሁም በአፍንጫችን በኩል በማስነጠስ የሚወጡት እና ከመተንፈሻ አካላችንና ከሆዳችን የሚገቡት በአፋችን በኩል በማሳልና በማግሳት የሚወጡት በሆዳችን ዉስጥና በሽንት ፊኛችን ዉስጥ የሚገቡት በፈስ መልክና እንዲሁም ከዐይነ ምድራችንና ከሽንታችን ጋር የሚወጡት በራሳችን ፈቃድና ምርጫ እርስ በአርስ የምንጣላዉና በክፋት በተንኮል በምቀኝነት በጥል በጦርነት በግድያ በስርቆት በጣዖትና በባዕድ አምልኮ በመተት በአስማት በጥንቆላ በሟርት በስካር በዝሙት በአመንዝራነት በዳንኪራ በዘፈን በዘረኝነት በጎጠኝነት በትፅቢት ባጠቃላይ በዓመፃ በክህደት በርኩሰት ሕይወት እንኳን ለነፍሳችን ለሥጋችን በማይጠቅመን ሕይወት መመላለሳችን እንዲሁም ባደፈ በጎደፈ በጎሰቆለ ባሕርይና በጉስቁልና ኑሮና ሕይወት ዉስጥ ለመኖር የተዳረግነዉና የተገደድነዉ በገነት ኑሮ ዉስጥ አዳምና ሔዋን በፈጸሙት ዓመፃና ክህደት ምክንያትና ከገነት ወተዉ ወደ እዚህች ምድር ሰይጣናት ብቻ ይኖሩበትና ይቀጡበት ወደነበረበት ሲገቡ በገነት ተገልጸዉበት የነበረዉ ረቂቅ አካል ተወግዶ ይህን ግዙፍ ሥጋ ለብሰዉ እንዲገለጽ ስለተደረገ እንደሆነ ተረድተናል ታዲያ ይህ ምድራዊ ሕይወታችን ሕይወት ሆነና ነዉ እርስ በእርስ የምንጣላዉና የምንከፋፈለዉ። መላሹ የእግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ የአግዚአብሔር መልእክትና ቃል ትዉልዱ ቢቀበለዉም ባይቀበለዉም ከብሉይ ዘመን ጀምሮ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ይተላለፋል ዓላማዉ ሰዎች የእግዚአብሔርን ፈቃድ እንዲፈጽሙና እንዲያስፈጽሙ እንዲሁም እአንዲበረቱና እንዲጽናኑ ተስፋቸዉንም ለማለምለም አስቦ ነዉ አግዚአብሔር አገልጋዮቹንና መልእክተኞቹን በተለያየ ዘመን እያስነሳ ለሕዝቡ ቃሉንና መልእክቱን የሚያስተላልፈዉ መልእክታቱንና ቃሉን የሚሰሙ ተጠቃሚ ሲሆኑ የማይሰሙና ሰምተዉ ቃሉንም የማይጠብቁ እንደ ዓመፃቸዉ ደረጃ በምድርም በሰማይም ዋጋ ይከፍሉበታል የእግዚአብሔር አዉነት የበለጠ እየተገለጸ የማይቀበልና አንደ ቃሉ ሆኖ የማይኖር ሰዉ ምንም ከማያዉቁትና የመስማቱንም አድል ካላገኙት ሰዎች ይልቅ እጅግ በከፋ መልኩ ነዉ በሲኦልና በገፃዛነመ አሳት ዉስጥ መከራና ስቃይ እንዲሁም ቅጣት የሚጠብቀዉ ምክንያቱም ሕሊናዉን በማደንደን ነዉና በዓመፃና በክህደት ሕይወቱ የጸናዉ የሕይወትን መንገድ ሳያዉቁና ሳይሰሙ በዓመፃና በክህደት ሕይወት ዉስጥ ያሉት ሰዎች ደግሞ ምንም እንኳን ከአግዚአብሔር ፍርድ ባያመልጡም ፍርዱ ግን ይቀልላቸዋል ብዙ ስቃይና መከራ አያገኛቸዉም ከፍርድ የማያመልጡበት ምክንያት ማንኛዉም የአዳም ዘር ነፍሱ በአግዚአብሔር አርአያ ስለተፈጠረችና እግዚአብሔርን የመምሰል ጸጋ ስለተሰጣት እዉነተኛ ፈጣሪዋንና አባቷን በነጻ ሕሊናዋ የመፈለግና በአዉነትና በመንፈስ የማምለክ የዉዴታ ግዴታ አለባት ሕሊናዋ ካለመኖር ወደመኖር ያመጣት ፈጣሪ እንዳለና ልታመልከዉ እንደሚገባ ሁል ጊዜ ይመሰክርባታልና ነዉ ማንኛዉም ሰዉ ነፍስ ማወቅ ከጀመረ ጀመሮ አምላኩን በአዉነትና በመንፈስ ማምለክ እንዲሁም ሕጉና ትአዛዙን ማክበርና መጠበቅ ያለበት ከዚህ ሕይወት ከተለየ ግን ርኩሳን መናፍስት ሙሉ በሙሉ ስለሚቆጣጠሩት ፈቃዳቸዉን ያስፈጽሙታል በኃጢአት ይጥሉታል በዓመፃና በክህደት አንዲሁም በርኩሰት ሕይወት ዉስጥ እንዲጸና አድርገዉ ለሲኦልና ለገሃነመ እሳት ፍርድ ይዳርጉታል ምክንያቱም ሰይጣናት የሰዉ ዘሮች በእነሱ ምትክ እንደተፈጠሩ ስለሚያዉቁ ኃይለኛ ቅናትና ምቀኝነት ስላለባቸዉ ለአንድ ነፍስ እንኳ ራርተዉ ለእግዚአብሔር መንግሥት እንዲበቃ ፈተናቸዉን የሚያርቁለት ሰዉ የለም ይልቁኑ ራሱን ወደ እግዚአብሔር ያቀረበና ለሰማያዊ ሕይወት የሚተጋን ሰዉ በበለጠ ሁኔታ በመፈታተን ለመጣልና ለማሰናከል ይተጉበታል ሌላዉ ደግሞ ትዉልዱ ስለ አዉነት ራሱን የካደና ስለ አዉነት የሚመሰክር በእዉነትና በመንፈስ ቅዱስ አምልኮቱን የሚፈጽም እንደ እግዚአብሔር ቃል የሚመላለስና በሕይወቱም የሚሰብክ በሥጋዊዉም ሆነ በመንፈሳዊ ሕይወት እዉነተኛ እረኛ ካገኘ የእግዚአብሔርን ሙሉ አዉነት እንደሚቀበልና እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ እንደሚመላለስ አምናለሁ ምክንያቱም በኃጢአት ሕይወት የሚመላለሰዉ ሰዉ መንገዱ ጠፍቶት የሕይወት ምስጢር ሳይገለጽለት ቀርቶ ነዉ አንጂ የኃጢአት ሕይወት አስደስቶት አይደለም እንዲሁም በተለያየ የክህደትና የምንፍቅና አምነት ዉስጥ የሚመላለሱት ሰዎች ደግሞ እምነታቸዉ የሕይወት መንገድና ለአግዚአብሔር መንግሥት የሚያበቃቸዉ መስሏቸዉ ነዉ እንጂ የሞት መንገድ መሆኑን ቢያዉቁና ቢያስተዉሉ አንድ ቀን አይቆዩበትም ነበር ስለዚህ ከእኛ የሚጠበቀዉ ካለማስመሰልና ካለማታለል የእግዚአብሔርን እዉነት በቅንነትና በአዉነት ለትዉልዱ መግለጽ በሕይወታችን አርአያ መሆን አንደ አገልጋይነታችን ራሳችንን ዝቅ አድርገን በትህትና ሕዝቡንና ምአመኑን ማገልገል ከምግባር አልባ ሕይወት ሙሉ በሙሉ መለየት ነዉ በማለት የእግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ ለጠየቃቸዉ አካል ምላሻቸዉን ሰተዋል ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ምዕራፍ ሁለት « ጠያቂዉ አገልጋይ የአግዚአብሔር ምስጢርና እዉቀት እንዴትና በምን መልኩ ተገልጾሎት መልእክታቱን እንደ ጻፉ ለማወቅ የሚፈልጉ አሉና ፈቃዶት ከሆን ቢገልጹልን። መላሹ የእግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ ቀደም ሲል በትንቢት ሆነ በራአይ እንዲሁም እግዚአብሔር እያሳሰባቸዉ የተጻፉት እዉቀቶች ሆኑ መልእክቶች እንዲሁም ወንጌል ከማንበብና በትምህርት ሆነ በስብከት ሲሰጥ ከመስማት ዉጭ አንዴት እየተገለጸላቸዉና እንደጻፉት አላዉቅም ነበር ለራሴም ጠይቄ አላዉቅም በእምነት ብቻ ተቀብየዉ አምፔበታለሁ በመስከረም ወር ዓም ግን ከራአይ ዉጭ ያሉት ጽሑፎች በምን መልኩ እግዚአብሔር እየተናገራቸዉና እየገለጸላቸዉ እንዲሁም አእያሳሰባቸዉ እንደጻፉት አስተዉያለሁ ራእይ ግን እስከ አሁን ድረስ ስላልተገለጸልኝ አንዲሁም እንዲገለጽልኝም አልፈልግም በምን መልኩ ተገልጾላቸዉ እንደጻፉት አላስተዋልኩም ራእይ እንዲገለጽልኝ ያልፈለኩበት ምክንያት ራእይ ካየሁ አግዚአብሔርን በተጨባጭ ነገር እንዳመንኩት ስለሚሰማኝና እግዚአብሔርን በተአምራትና በተጨባጭ ምልክት እንዳምነዉ ስለማልፈልግ ነዉ እንጂ ጸጋዉን በመናቅ ወይንም በማቃለል አይደለም ነፍሳቸዉን እጅግ ብቃት ደረጃ ላይ ያደረሱ ጻድቃን እንደ ቅዱስ ዮሐንስ አይነቶቹ ይህን ጸጋ እንደሚያገኙ የታወቀ ነዉ እግዚአብሔር እርሱ በሚፈቅደዉና ለመሳሪያነት የሚጠቀምበት ሰዉ በእዉቀቱና ሕይወቱ ደረጃ በሚመጥነዉ መልክ ነዉ ሊገለጽለትና ሊናገረዉ እንዲሁም ሊታየዉ የሚችለዉ የእግዚአብሔር አገልጋዮችና መልእክተኞች የራሳቸዉ የሆነ ጠባይ አላቸዉ ጠባያቸዉና ብቃታቸዉ የተለያየ ቢሆንም በእግዚአብሔር ዘንድ የእያንዳንዱ ጠባይና ሕይወት ተወዶላቸዋል ለምሳሌ ሐዋርያትን ብንወስድ ከአስቆሮቱ ይሁዳ በስተቀር ሁሉም የሚወደድ ጠባይና ቅንነት የሞላዉ ሕሊና ነዉ ያላቸዉ አጠቃላይ ሕይወታቸዉና ጠባያቸዉ በእግዚአብሔር ዘንድ ተቀባይነትን ያገኘ ቢሆንም የየራሳቸዉ ጠንካራ ይሁን ደካማ አቋምና ብቃት ነበራቸዉ ቅዱስ ጴጥሮስን ብንወስድ ቶሎ መጠየቅንና መመለስን የሚወድ ነበር ቅዱስ ዮሐንስን ብንወስድ ደግሞ ረጋ ያለ የማይቸኩል ነበር ቅዱስ ቶማስን ብንወስድ የሚባለዉንና የሚያየዉን ሁሉ ወዲያ የማይቀበል በራሱ ጊዜ ወደ ሙሉ እዉነታ የሚመጣ ነበር ቅዱስ ናትኤልን ብንመለከት የዋህና ቅን ነበረ መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ደግሞ ምንም ይሉኝታና ፍርዛት የሌለበት ፈሊጥ የማያዉቅ በቀጥታ አግዚአብሔር የሚያናግረዉን የሚናገር ቆራጥ ነበር ቅዱስ ጳዉሎስ ደግሞ የብሉይ ኪዳን አዉቀት ያካበተና ፈሊጠኛ የነበረ ባለዉ አዉቀትም አስፋፍቶና አመስጥር ብዙ መልእክታትን የጻፈ ለአግዚአብሔር ምርጥ ሆኖ የተገኘ ነበረ ነቢዩ ሙሴ ስለ ወገኖቹ የሚቀናና የሚቆረቆር ለእግዚአብሔርም የታመነ ትሁት ነበረ ነቢዩ ኤልያስ ስለ አግዚአብሔር ሕግ መፍረስና ትአዛዝ አለመጠበቅ የሚቀናና የሚቃጠል ነበር ጻድቁ ኖኅና ጻድቁ አብርፃም በእግዚአብሔር ዘንድ የተለየ ሞገስ የነበራቸዉ አባቶች ነበሩ ጻድቁ ኢዮብ ከሁሉ የላቀ ትዕግስት ነበረዉ ካህኑ ንጉሥ መልከ ጴጹዴቅ ፍጹም አግዚአብሔርን መምሰል የተላበሰ ነበረ ባጠቃላይ ነቢያት ሐዋርያት ሰማዕታት ጻድቃን መምህራን የእግዚአብሔር መልእክተኞችና አገልጋዮች የራሳቸዉ ጠባይ አቋም ጽናት ቅድስና ብቃት ትጋት አዉቀት ያላቸዉ ቢሆንም ሁሉም ዓላማቸዉና ግባቸዉ የእግዚአብሔር ቃል እንዲጠበቅና ሰዎች ሁሉ እንደ ፈቃዱ ተመላልሰዉ የእግዚአብሔርን መንግሥት እንዲወርሱ ነዉ እንዲሁም እነሱም በቅንነት በእዉነት በየዋህነት በልባምነት በቆራጥነት በጽናት በትፅግስት በትህትና በፍቅር በመመላለስ አገልግሎታቸዉንና ምስክርነታቸዉን እንደፈጸሙ አርሱ እግዚአብሔር በፈቀደዉ መልክ ነፍስ ከሥጋቸዉ ተልይታ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ገብተዋል የእነሱን ፈለግ የተከተሉና የሚከተሉ እንደእነሱ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት በመግባት ሕያዉ ሆነዉ ይኖራሉ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ወደ ጥያቄዉ መልስ ስመጣ በእኔ በኩል የእግዚአብሔር ምስጢርና እዉነት የተገለጸልኝና የተማርኩት እንዲሁም በምን መልኩ እያሳሰበኝ ስጽፍ እንደነበር እግዚአብሔር በፈቀደዉ መጠን አሳዉቃችኃለሁ እያንዳንዳችን አፈጣጠራችን አንድ አይነት የሆነ በሥጋ የተገለጽንበት አካል ብቻ በመልክ በቁመና የሚለያይ እንጂ ነፍሳችን በግንባራችን ፊት ለፊት አንጎላችን ዉስጥ ያለችዉና በተለምዶ አእምሮሕሊና የምንላት ይህ ሥጋችን በድን እንዳይሆንና እንዳይፈርስ ሕይወትን የምትሰጠዉና ከእርሷ በወጣ ኃይል ተዋሕዳ የምትገኘዉ እግዚአብሔርን መምሰል የተላበሰች የሁላችንም ነፍስ በመልክ በአካል አንድ ዓይነት የሆነች የማታድግ የማታረጅ የማትሞት የዕፆታ ልዩነት የሌላት እግዚአብሔር በፈቀደላት መጠን የምታስተዉልና የምትረዳ ታላቅ ፍጥረት ነች ከእግዚአብሔር ባሕርይ የሰረጸችየወጣች ስለሆነ እንደ ሌሎች ምሳሌያዊ ባሕርይና ምሳሌያዊ ፍጥረታት እንዲሁም ምሳሌያዉ ሕዋ ምሳሌያዊ ብርፃን ምሳሌያዊ ጨለማ ከመኖር ወደ አለመኖር የማታልፍ እንደ እግዚአብሔር ሕያዉ የሆነች ናት በመሆኑም እግዚአብሔር ለዐይን ቅጽበት እንኳ የማይለያት የምትሰራዉ የምትናገረዉ የምታስበዉ ሁሉ በባሕርይዉ መዝገብ ላይ የሚሰፍሩ ናቸዉ ነፍስ ካወቅንና ራሳችን ማመዛዘንና ማገናዘብ ከቻልንበት ጊዜ ጀምሮ ያለዉን የኃጢአት ሆነ የጽድቅ ስራ በባሕርይዉ መዝገብ ላይ ተመዝግቦ ይገኛል የኃጢአት ተግባርና ንግግር እንዲሁም ሐሳብ ከባሕርይዉ መዝገብ የሚያጠፋቸዉና በፍርድ ቀን የማያስጠይቁን የሚሆኑት በእዉነተኛ ንስሐ ስንመለስና ስለ ኃጢአታችንም ስንጸጸት ብቻ ነዉ ከዚያ ዉጭ በፍርድ ቀን ሆነ በምድራዊ ሕይወት ዘመናችን ጭምር የሚያስጠይቁንና ዋጋም የሚያስከፍሉን ናቸዉ በተቃራኒዉ ደግሞ የጽድቅ ስራችንና እዉነተኛ እምነትና አምልኳችን በምድራዊ ሆነ በሰማያዊ ሕይወታችን ጭምር ዋጋ የምናገኝበት ነዉ ታዲያ ይህች አግዚአብሔርን መምሰል የተላበሰች ነፍስ ፈቃደኛ ከሆነች አግዚአብሔር ቃል በቃል ሊናገራትና ሊያናግራት ይችላል እኛ በዚህ ምሳሌያዊ ፍጥረት በሆነዉ በሥጋችን ተገልጸን ምሳሌያዊ ፍጥረትና ምሳሌያዊ ባሕርይ በሞላት ዓለምምድር ዉስጥ አንዱ አንዱን ሊሰማ የሚችለዉ በዚህ በተገለጽንበት ሥጋ አንደበት የሚነገረዉን ወይንም በምልክት የሚገለጸዉን ነዉ ተናጋሪዋ ግን ረቂቋ በአንጎላችን ዉስጥ ያለችዉ ነፍሳችን ናት ይህ የምንሰማዉ ድምፅ ምሳሌያዊ ድምፅ ነዉ እንጂ አማናዊዉ ድምፅ በአንደበታችን ከመገለጹ በፊት በነፍሳችንበሕሊናችን የታሰበዉና የተነገረዉ ነዉ ያ የምናስበዉ ሐሳብ በእግዚአብሔር ሆነ አግዚአብሔር በፈቀደላቸዉ ፍጥረታት ይሰማል ይደመጣል ምክንያቱም ከሕሊናችን ተንጸባርቋልና ሰዎች ግን አንዳይሰሙት በሥጋቸዉ ተገድበዋል ሐሳባችን በእግዚአብሔርና እርሱ በፈቀደላቸዉ ቅዱሳን ዘንድ ብቻ አይደለም የሚሰማዉና የሚደመጠዉ ለዐይን ቅጽበት እንኳ ከሕሊናችንና ከአካላችን በማይለዩትና በረቂቅ አካል ምሳሌያዊ ባሕርይ በተገለጽት የእያንዳንዳችንን ሕይወት ለመፈታተንና ለማጎሳቆል በዲያብሎስ በተመደቡት ርኩሳን መናፍስትሰይጣናት ጭምር ነዉ ስለዚህ እኛ የሰዉ ዘሮች ከኃጢአት መጠበቅ ያለብን ከሐሳብ ጀምሮ መሆን አለበት ምክንያቱም በሐሳባችን የመጣዉ ኃጢአት በንግግር ወይንም በተግባር ይገለጻል ይፈጸማልና ነዉ እንዲሁም ርኩሳን መናፍስት ያን ሐሳባችን እዛዉ ነፍሳችን ሕሊናችን አጠገብ ሆነዉ ስለሚሰሙ ያሰብነዉን እንድንፈጽም ይፈታተኑናል ይገፋፉናል ከዚህ በተጨማሪ አዛዉ ሆነዉ ሥጋዊ ጆሮ በማያዳምጠዉ ረቂቅ ድምፅ ነፍሳችንን ይናገራታል ያሳስቧታል ነፍሳችንም ፈቃደኛ ከሆነችላቸዉ ያን የተናገራትን ወይንም ያሳሰቧትን በተግባር ወይንም በንግግር ወይንም በጽሑፍ ትገልጸዋለች በነጻ ፈቃዷ ተጠቅማም ንግግራቸዉን ሆነ የሚያሳስቧትን ልትቃወምና እንዲሁም በተግባር ሆነ በንግግር ወይንም በጽሑፍ ላለመግለጽ ትችላለች የአግዚብሔርን ሆነ የርኩሳን መናፍስት ድምፅ ሰምታ ለመቀበል ሆነ ላለመቀበል ሙሉ ነጻነት አላት ዋጋም የምታገኘዉ ሆነ የምትከፍለዉ እንደ ምርጫዋና ዉሳኔዋ ነዉ እንጂ እንደ ፍላጎቷ አይደለም የምትጠየቀዉም በተግባር ሆነ በንግግር እንዲሁም በጽሑፍ የዓመፃ ሐሳቧን እንደገለጸችዉ መጠን ነዉ ከራሷ ሆነ ከርኩሳን መናፍስት የመነጨዉን ክፉ ሐሳብ በነጻ ፈቃዲ ተጠቅማ መቃወምና ወደ መልካም ሐሳብ መምጣት ይጠበቅባታል ያለበለዚያ ሐሳቧ ተሳክቶላት ያንን ያመፃ ሆነ የክህደት እንዲሁም የርኩሰት ሐሳብ ወደ ተግባር ባትፈጽመዉ እንኳ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ እንደ ተግባሩ ባይሆንም ትጠየቅበታለች ዋጋም ትከፍልበታለች ምክንያቱም ቢመቻችላት ኖሮ ወደ ተግባር ትፈጽመዉ ነበርና ነዉ ይህም የሚያሳየን የእግዚአብሔር ፍርድና ቁጥጥር ምን ያህል ጥብቅ እንደሆነ ነዉፈ ምክንያቱም በራሱ አርአያ ነፍስን ስለፈጠራትና ከባሕርይዉ ስላሰረጻት እንደሱ እንድታስብና እንድትፈጽም እንዲሁም እንድትፈርድና እርሱን እንድትመስል ይፈልጋልና ነዉ ወደ እኔ የአግዚአብሔር ድምፅ አገላለጽ ስንመጣ ያ ረቂቁን በሥጋዊ ጆሮ የማይደመጥ ነገር ግን ሁል ጊዜ ከእኛ የማይለየዉ ድምዕ በግልጽ በተለየ ሁኔታ የተረዳዉትና ያስተዋልኩት ለመስከረም ዓም አጥቢያ እኩለ ሌሊት ስድስት ሰዓት ላይ ነዉፅ ያ ነፍሴ ብቻ የምታዳምጠዉ ድምዕ ተከትዬ እርሱ የገለጸልኝንና ያሳወቀኝን እንዲሁም በእኔ አዉቀት የማዉቃቸዉን በሚያሳስበኝ ድምፅ ተከትዬ ብእሬን በወረቀት ላይ ማስፈር ጀመርኩ ያ የተለየ ድምፅ ሲቆም አቆማለሁ በአንደዚህ ዓይነት ቀንም ሌሊትም ስራ እየሰራሁም ከሰዉ ጋር ሆፔም አረፍት ላይ ሆም በተለያየ ቀናትና ሰዓት ወደ ሕሊናዬ ነፍሴ የሚመጣዉን ማሳሰቢያ ሁሉ እስከ መስከረም ፃያ ስድስት ዓም ድረስ በወረቀት ላይና በመቀመሪያበኮምፒተር ላይ ጻፍኩ የመጀመሪያዉ ምሳሌያዊ ባሕርይ ቦታ የሆነዉ ሰማያትና የተወሰኑ መናፍስት በሰማያት ሲያምፁ የተፈጠረችዉ ሁለተኛዋ ምሳሌያዊ ቦታ የሆነችዉ ዓለምና በዓለም ዉስጥ ያሉት ይህች የምንኖርባት ምድርና ከምድር ጎን ያለችዉ ገነት አንዲሁም አዳምና ሔዋን በገነት ሲያምፁ የተፈጠረችዉ ሦስተኛዋ ምሳሌያዊ ቦታ የሆነችዉና ከዓለም ዉጭ ያለችዉ ሲኦል አንዲሁም ክርስቶስ ነፍሳትን ከሲኦል ሲያወጣ የተፈጠረችዉ ከሲኦልና ከዓለም ጎን ያለችዉ ማረፊያ ቦታ የተገለጹልኝ ልክ በአስኳላዉበዓለማዊ ትምህርት የዓለም ካርታ ተስለዉ የትኛዉ ሀገር ኬትኛዉ አገር እንደሚዋሰንና የት እንዳሉ ሲገለጽልን በሥጋዊ ዐይናችን እያየን እንደምንረዳዉና እንደምናዉቀዉ ሁሉ ነፍሴ ብቻ ይህንኑ ቦታ እንደ ካርታዉ በሥዕል መልክ ነዉ የተገለጸላት ያ ብቻ አይደለም በፍርድ ቀን ካለመኖር ወደ መኖር የምትመጣዉ አምስተኛዋ ምሳሌያዊ ባሕርይ ቦታ የምትሆነዉ ገዛነመ እሳትና ከሕያዉነት ዘመን አንድ ቀን በኋላ የምትዘጋጀዉ ዓመፀኛ መናፍስትና ነፍሳት በብርፃናዊ ባሕርይ ተሸፍነዉ በአንድ ቦታ በበድን ሕይወት የሚኖሩበት ቦታ በሥዕላዊ አገላለጽ የተማርኩት ከዚህ በተጨማሪ ከነዚህ ዓለማት ዉጭ ያለዉ መጀመሪያና መጨረሻ የሌለዉ አግዚአብሔር እንደ አማናዊ ባሕርይዉ የሚኖርበት አማናዊ ሕዋ በሕሊናዬ እንዳስተዉለዉና እንዳዉቀዉ ተደረገ የማይደረስበትና የማይታወቅ መጀመሪያና መጨረሻ የሌለዉ በመሆኑ እጅጉን አደነኩ ሳይገባኝ እነዚህ ሁሉ ስለተገለጹልኝ ባዶነትና ኀዘን ተሰማኝ ሰማያት ዓለም ሲኦልና ማረፊያ ቦታ ሁሉም የሚነካኩበት ቦታ አላቸዉ በዚያች በተነካኩበት ቦታ ብቻ ነዉ ነፍሳት ሆኑ መናፍስት የሚተላለፉበትና ከአንዱ ወደ አንዱ ዓለም የሚገቡበት እነዚህ ዓለማት በብርፃናዊ ብርፃን የተከበቡ ሲሆን ማንም ፍጥረት ወደ አማናዊ ሕዋ ዉስጥ ሊገባ ሆነ ሊያልፍበት አይችልም ልክ የእሳት ራት አሳት ዉስጥ ስትገባ እንደምትኮማተር ፍጥረት ወደአዚያ ቢገባ ይህ አድል ነዉ የሚያጋጥመዉ በአማናዊ ሕዋ ዉስጥ ሊገባ ሆነ ሊያልፍ የሚችለዉ በብርፃናዊ ባሕርይ የተገለጸ ፍጥረት ብቻ ነዉ ይህም የሚሆነዉ ከሕያዉነት ዘመን አንድ ቀን በኋላ ነፍሳችን የመጨረሻዉ ቅድስናና ብቃት ደረጀ ላይ ስትደርስና አንደ አማናዊ ፍጥረትነቷ ስትገለጽ ብቻ ነዉ ወደእዚያ ዉስጥ መግባት የምትችለዉ እንጂ ምሳሌያዊ ባሕርይ ሆነ ምሳሌያዊ ፍጥረት ተላብሳ ወደዚያ መግባት አትችልም ቅዱሳን መናፍስትና ቅዱሳን ነፍሳት በአማናዊ ሕዋ ዉስጥ መግባት የሚችሉት በፍርድ ቀን የመጨረሻ ፍርድ የሚጠባበቁት ሰዎች«ርኩሳን ነፍሳት» ተብለዉ በሲኦል ያሉ በምድራዊ ዘመናቸዉ ለአግዚአብሔር መንግሥት የሚያበቃ ሕይወትና ብቃት ደረጃ ላይ ያልደረሱና ምንም እንኳን የሕይወትን መንገድ ባያገኙም በተወሰነ ቅንነታቸዉና መልካም ስራቸዉ ምክንያት በማረፊያ ቦታ ላይ የሚገኙ ነገር ግን በዚያ ቆይታቸዉ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ በአግዚአብሔር መንግሥት የሚያበቃ አምነትና ሕይወት መያዝ የልቻሉ እንዲሁም በገነት በማረፊያ ቦታ በሲኦል በምድርና በሰማያት ዉስጥ ያሉ የሰዎች ነፍስ ቁጥር በምድር ዉስጥ ካሉት ሰይጣናትርኩሳን መናፍስት ቁጥር ጋር አኩል በሚሆንበት ሰዓትና ይህች ምድር ሆነች ዓለም ከመኖር ወደ አለመኖር ስታልፍ በመቅሰፍት ሞት ወደ ማረፊያ ቦታ የሚጠሩት ሰዎች ነፍስ ባጠቃላይ ለሰማያዊ መንግሥት የማይበቁ ሰዎችርኩሳን ነፍሳት በዚህች ምድር ዉስጥ ካሉት ርኩሳን መናፍስት ጋር የመጨረሻ ፍርድ በማረፊያ ቦታ ተቀብለዉና ረቂቅ የማይጠፋ እሳትና ረቂቅ የማይሞቱ ትሎች ወደሞሉበት ወደ ገዛፃነመ አሳት ዉስጥ ተጥለዉ ለሕያዉነት ዘመን ፍዳቸዉን ከተቀበሉ በኋላና በተቃራኒዉ ደግሞ በዚህች ዓለም ዉስጥ ከምድር ጎን በገነት ዉስጥ ያሉት ጻድቃን ሰዎች የጸደቁ ነፍሳትና በማረፊያ ቦታ ላይ ለመንግሥተ ሰማያት የሚያበቃ ሕይወትና ብቃት የያዙ ነፍሳት እንዲሁም በፍርድ ቀን በምሕረት ሞት ከዚህች ምድር ወደ ማረፊያ ቦታ የሚገቡ ሰዎችነፍሳት የእግዚአብሔር የኢየሱስ ክርስቶስን የመጨረሻ ፍርድ ተመልክተዉ ወደ ሰማያት ከገቡና ምሳሌያዊ ባሕርይ ቦታ የሆኑት ሲኦል ማረፊያ ቦታ አንዲሁም ዓለም ከመኖር ወደ አለመኖር አልፈዉ በአማናዊ ሕዋ ከተተኩ በኋላ ለሕያዉነት ዘመን አንድ ቀን ድረስ በሰማያት ዉስጥ በቅዱሳን መላእክት ሥርዓት እግዚአብሔር ካመለኩና የመጨረሻዉን ቅድስናና ጸጋ ከተላበሱ በኋላ ነዉ በእኛ ሕሊና ደረጃ ከሕያዉነት ዘመን አንድ ቀን በኋላ ማለት ሕያዉ ዘመን ማለት ነዉ ምክንያቱም ከዛሬ እግዚአብሔር ያልኖረበት ጊዜ የለምና አስካልኖረበት መጀመሪያ ከሌለዉ መጀመሪያ ድረስ ዘመትን ማወቅ አይደለም መገመት እንኳን ስለማንችል ነዉ ከሕያዉነት ዘመን አንድ ቀን በኋላ ማለት በእኛ ሕሊና ሊደረስበት ቀርቶ ሊታሰብ የማይችል ከነጌቲቨ የትየለሌአኒፊኒት አስከ አሁን ድረስ ያለዉ ዘመን የትየለሌኢንፊኒቲ ስለሆነ ከሕያዉነት ዘመን አንድ ቀን በኋላ ማለት በእኛ አቆጣጠር የትየለሌኢንፊኒት ነዉ ከዚህ ዘመን በኋላ ነዉ በገዛነመ እሳት ዉስጥ እንደ ዓመፃና ክህደት አንዲሁም ርኩሰት ተግባራቸዉ ደረጃ ፍዳቸዉን የሚቀበሉት ርኩሳን መናፍስትና ርኩሳት ነፍሳት የሚነጹት በመጨረሻም የተገለጹበት ምሳሌያዊ ባሕርይረቂቅ አካል ከመኖር ወደ አለመኖር ያልፋል እነሱም የራሳቸዉን ህልዉና አተዉ በብርፃናዊ ባሕርይ ተሸፍነዉ በበድን ሕይወት አንዳች ሳያዉቁና ሳያስተዉሉ በአማናዊ ሕዋ ዉስጥ በነጥብ ቦታ ላይ ለሕያዉነት ዘመን ይኖራሉ ገዛነመ እሳትም ምሳሌያዊ ባሕርይ ናትና ከሕያዉነት ዘመን አንድ ቀን በኋላ ዉስጧ ካሉት ፍጥረታት ጋር ከመኖር ወደ መኖር ታልፋለች ቦታዉም በአማናዊ ሕዋ ይተካል ከዚሁ ከሕያዉነት ዘመን አንድ ቀን በኋላም በሰማያት ዉስጥ ያሉት ቅዱሳን መናፍስትና ቅዱሳን ነፍሳት የተገለጹበት ምሳሌያዊ ባሕርይ ከመኖር ወደ አለመኖር አልፎ እንደ አማናዊ ባሕርያቸዉ በብርፃናዊ ባሕርይ ተገልጸዉ መጀመሪያና መጨረሻ በሌለዉ አማናዊ ሕዋ ዉስጥ ከአማናዊዉ አስገኛቸዉና አባታቸዉ አግዚአብሔር በመባል ከሚታወቀዉ አልፋና ዖሜጋ ጋር ሕያዉ ሆነዉ በመጨረሻዉ ቅድስናና ብቃት ሕይወት ይኖራሉ ሰማያትም ምሳሌያዊ ባሕርይ ናትና ዉስጧ ከሚኖሩት ምሳሌያዊ ባሕርይ ጋር ከመኖር ወደ አለመኖር ታልፋለች በቦታዉም በአማናዊ ሕዋ ይተካል በመጨረሻም መጀመሪና መጨረሻ የሌለዉ አማናዊ ሕዋ ቦታና ዓመፀኞች መናፍስትና ነፍሳት በበድን ሕይወት የሚኖሩበት ቦታ ብቻ ይቀራል በወላጆቻችን ግንኙነት አማካይነት በሚፈጠረዉ ፅንስ ነፍሳችን ከሥጋችን ተዋሕዳ ሕያዉ የሆነች ፍጥረት ብትሆንም ልክ በአናታችን ማኅፀን ዉስጥ ሆነን አንዳች የምንናዉቀዉና የምናስተዉለዉ ነገር እንደሌ ሁሉ ከሕያዉነት ዘመን አንድ ቀን በኋላ እነዚህ ዓመፀኛ መናፍስትና ነፍሳት አንዳች ነገር ሳያስተዉሉና ሳያዉቁ ነዉ በበድን ሕይወት በብርፃናዊ ባሕርይ ተሸፍነዉ በአንድ ቦታ በአማናዊ ሕዋ ዉስጥ የሚኖሩት ለወደፊት የሚፈጸሙ ትንቢቶችና አሁን ከላይ በዝርዝር ለወደፊት የሚሆኑትን የጻፍኳቸዉ ቃል በቃል እግዚአብሔር በሥጋዊ ጆሮ በማይደመጥ ድምፅ አማካይነት ለነፍሴ የተናገራትንና የገለጸላትን ነዉ ስለ ጥንቱ እኔ ስለማላዉቀዉ ነገር ደግሞ ነፍሴ ብቻ በምትሰማዉ ድምፅ እየተተረከልኝርየተነገረኝ ነዉ የጻፍኩት ስለማዉቃቸዉ እዉቀቶች ደግሞ እንዲሁ በነፍሴ ብቻ በሚሰማዉ ድምፅ ማሳሰቢያ እየተሰጠኝ ነዉ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ይህ ሁሉ የሆነዉ ሕሊናዬ እያወቀ በተለያየ ሰዓትና ቀን ነዉ ታዲያ አግዚአብሔርን የማዉቀዉ በዚሁ በሥጋዊ ጆሮ በማይሰማ ድምፅ እንጂ ምን እአንደሚመስል ምን እንደሆነ አልተመለከተኩትም አንዲህ ነዉ ብዬ እግዚአብሔርን ልገልጽ ሆነ እኔም በተጨባጭ ላዉቀዉ አይቻለኝም ነገር ግን ለዐይን ቅጽበት እንኳ ከሕያዉ ፍጥረታቱ እንደማይለይና ከረቂቃኑ ፍጥረታት ጀምሮ እስከ ግዙፍ ፍጥረታት ድረስ ከአርሱ በወጣ ኃይል የተፈጠሩና ካለመኖር ወደ መኖር የመጡ ስለሆነ በአርሱ ዕይታና ቁጥጥር ዉስጥ ስለሆኑ ካለ አርሱ ፈቃድ አንዳች ሊሆን ሆነ ሊደረግ እንደማይችል በሚገባ ላስተዉልና ልረዳ ችያለሁ ለዚህም ነዉ ቅርፊት ሥጋ ለባሾችን ሳልፈራና እንዲሁም ተቀባይነትና ድጋፍ ለማግኘት ከንቱ የሆነ ሥጋዊ መጠበብ ሳለደርግ የአግዚአብሔርን መልእክታት እርሱ ባሳሰበኝና በመራኛ መንገድ ሁሉ ለአዳም ዘር የማስተላልፈዉ እንዲሁም ከሰዎች ሕሊናና አዉቀት በላይ የሆነዉን ትዉልዱ ቢቀበለዉም ባይቀበለዉም ቢያምነዉም ባያምነዉም በግልጽ ያሰፈርኩት አዚህ ላይ አንደ ነገር ለመግለጽ አወዳለሁ ይህች ምድር በዓለም ዉስጥ ያለች ከማረፊያ ቦታ ሆነ ከሲኦል እንዲሁም ከሰማያት ጋር የተነካካችበት ቦታ ያለ ሲሆን የሰዎች ነፍስ ከሥጋቸዉ ስትለይና ረቂቅ አካል አንደ መናፍስት ረቂቅ አካልምሳሌያዊ ባሕርይ ለብሳ አንደ እምነቷና ምግባሯ ወደ ሰማያት ወደ ማረፊያ ቦታ አንዲሁም ወደ ሲኦል የምትገባዉ በዚሁ ምድር ከሌላዉ ዓለም ጋር በተነካካችበት ቦታ ነዉ ወደ ገነት የሚገቡት ደግሞ ገነት ከዚህች ምድር ጎን በዓለም ዉስጥ ስለሆነች በቀጥታ ረቂቅ አካልምሳሌያዊ ባሕርይ ተላብሰዉ ነዉ በፍርድ ቀን ደግሞ ዓለም ከማረፊያ ቦታ ጋር በተነካካችበት ቦታ ነዉ ወደ ማረፊያ ቦታ የሚገቡትና አንዲሁም ማረፊያ ቦታ ከሰማያት ጋር በተነካካችበት ቦታ ነዉ የመጨረሻን ፍርድ ተመልክተዉ ወደ ሰማያት ዉስጥ የሚገቡት እነዚህ ቦታዎች በሥዕል መልክ «የኢትዮጵያና የዓለም የመጨረሻ ፍርድ አፈጻጸም ዉሳኔ» በሚል ርእስ በተጻፈዉ በመጀመሪዉ መልእክት ሽፋን ልባስ ላይ በምን መልኩ አንደተቀመጡ መመልከት ይቻላል የዓለም ፍጻሜ የሚሆነዉ የእኛ የሰዉ ዘሮች ነፍስ በሰማያት በገነት በሲኦል በማረፊያ ቦታና ምድር ዉስጥ ያለዉ ቁጥር ብዛት በዚህች ምድር ዉስጥ ካሉት አልፍ አእላፋትበብዙ ቢሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰይጣናትርኩሳን መናፍስት ቁጥር ብዛት ጋር አኩል ሲሆን ነዉ በዚያን ጊዜ አካፄዳቸዉን ከአግዚአብሔር ጋር ያደረጉ ሰዎች በምሕረት ሞት ነፍሳቸዉ ረቂቅ አካል ተላብሳ ወደማረፊያ ቦታ ፈጣሪዋን ኢየሱስ ክርስቶስን ይህች ዓለም ከማረፊያ ቦታ ጋር በምትነካካበት አቅጣጫ እየተመለከቱት በደስታ ሲሆን በዓመፃና በክህደት እንዲሁም በርኩሰት ሕይወት እየተመላለሱ ያሉ ሰዎች ደግሞ በመቅሰፍት ሞት በፍርድ ቀን የምትዘጋጀዉን ገዛነመ እሳትን እያዩ ነዉ ለመጨረሻ ፍርድ ወደ ማረፈያ ቦታ በረቂቅ አካል የሚሄዱት በዚህች ምድር ዉስጥ ለዘመናት በዓመፃ ያሉት ሰይጣናትምርኩሳን መናፈስትም በጭንቀትና በስጋት ሆነዉ ነዉ የመጨረሻ ፍርዳቸዉን ለመቀበል ወደማረፊያ ቦታ የሚገኙት ጌታችን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለመጨረሻ ፍርድ በአልፍ አአላፋት ቅዱሳን መናፍስትመላእክትና በቅዱሳን ነፍሳት ታጀቦ በክብርና በኃይል ለሁሉም የሚገለጸዉና የመጨረሻ ፍርዱን የሚሰጠዉ ከዚህች ዓለም ዉጭ ባለችዉ ማረፊያ ቦታ ነዉ አንጂ ዳግም ወደ ምድርመሬት መቶ አይደለም ስለዚህ «ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ አገር በአዚህ ከተማ ተገለጸ መጣ ወዘተ» የሚል ሰዉ አርሱ በሸዋጁአታላዩ ዲያብሎስ መንፈስ የተታለለና ለጨለማዉ ገዥ አገልግሎት የተሰለፈ ሰዉ ነዉ እአንጂ አዉነተኛ የእግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ አይደለም ኢየሱስ ክርስቶስ ለሁሉ እንደ ፀሐይ ተገልጾ የሚታየዉ በዓለም ፍጻሜ በፍርድ ቀን ይህች ዓለምምድር ከማረፊያ ቦታ በተነካካችበት አቅጣጫ ነዉ ጠያቂዉ አገልጋይ «ነፍሴ ብቻ በምትሰማዉ በአግዚአብሔር ድምፅ አየተመራዉ ጻፍኩ» ላሉት ድምፁ ምን አንደሚመስል በምሳሌ ቢያስረዱን። መላሹ የእግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ በመጀመሪያ ለመግለጽ የምፈልገዉ አለ ይኸዉም እኔ ከሁለቱ አግዚአብሔር አገልጋዮችና መልእክተኞች ጋር ልደመርና ልቆጠር አይገባኝም ምክንያቱም እፄ ገና ትላንት ነዉ ለእግዚአብሔር አገልጋይነትና መልእክተኛነት የተጠራሁት እንዲሁም አንዳች ቅድስና ሆነ ብቃት አዉቀትና ትጋት የሌለኝ ኃጢአተኛና መፃይም ደካም ሰዉ ነኝ እነዚያ አባቶች ግን ዘመናቸዉን በአገልግሎትና በተለያየ ፈተናና መከራ ዉስጥ ያለፉ ተፈትነዉ አንደ ወርቅ ጠርተዉ ራሳቸዉን ብቃት ደረጃ ላይ ያደረሱ የእግዚአብሔርን ፈቃድ ብቻ ለመፈጸምና ለማስፈጸም ራሳቸዉን አሳልፈዉ የሰጡ የእናት አገራቸዉ የኢትዮጵያና የቅዱሱ ኪዳን የተዋሕዶ ሃዛሃይማኖታቸዉ ፍቅር በዉስጣቸዉ አለት አለት እየተቀጣጠል የሚናርና ስለ እዉነት ኀዘንተኛ የሆኑ ነገረ መስቀሉ በሕሊናቸዉ ዉስጥ የሚደማ የአደራ እናታቸዉ የእመ አምላክ መሪሪ ኀዘን በሕሊናቸዉ ዉስጥ የሚያነባ ባጠቃላይ ለአሥራዎቹና ከአንድ ከፍል ዘመን አጋማሽ በላይ በተጋድሎ ዉስጥ ያሉ ስለ አዉነት ራሳቸዉን የካዱና ስለአዉነት ማንን ሳይፈሩ የሚመሰክሩ ናቸዉ ስለዚህ እንደ አኔ ዓይነቱ ሰዉ እንኳን ከእነሱ እኩል ሊጠራና ሊቆጠር ቀርቶ እነሱ ባሉበት ቦታ እንኳ መቀመጥ የማይገባዉ ነዉ ነገር ግን እግዚአብሔር ራሳቸዉን የሚያመጻድቁትንና የሚያስታብዩትን አንዲሁም እዉቀታቸዉንና ክብራቸዉን የሚያመልኩትንና የሚያስመልኩትን ለማሳፈር ሲል ከአዉቀት አዉቀት ከቅድስና ቅድስና ከአገልግሎት አገልግሎት ከትጋት ትጋት ዉስጥ የሌለሁበትን አንድ ተራ ምስኪን ሰዉ መጠቀም እንደሚችል ለማሳየትና የአግዚአብሔር ምርጫና የዓለም ምርጫ የሰማይና የመሬት ያህል ልዩነት እንዳላቸዉና እንደማይገናኝ ለትዉልዱ ለመግለጽ ፈልጎ ነዉ እኔን ለአገልግሎትና ለመልእክተኛነት የመረጠኝ ወደ ጥያቄዉ መልስ ስገባ በአሁን ዘመን ሰዉ አዉቀቱ ኃይሉ ሥልጣኑ ገላዉ ክብሩ ሀብቱ ጣዖት ስለሆነበት ለእግዚአብሔር መልእክትና ቃል ቦታ አይሰጥም «የእግዚአብሔር አገልጋይ ነኝ የሚለዉም የእግዚአብሔርን እዉቀትና ሙሉ እዉነታ ነጥብ በማትሞላዉ በራሱ አዉቀት ገድቦና በራሱ የዉሸት አዉነት በመመራትና የሥጋና ደም ስሜቱን ለመፈጸም ለማስፈጸም ስለሚፈልግ የእግዚአብሔርን ሙሉ እዉነታ ለመቀበልና ለመፈጸም ፈቃደኛ አይደለም ተስፋዉን ምድር ያደረገ ትዉልድ ደግሞ እግዚአብሔር ሆነ እምነት የዉሸት አድርጎ ስለቆጠረዉና ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ሕሊናዉ በፖለቲካ ስለተበከለና ስለተመረዘ ሌት ተቀን የሚተጋዉ የቅርፊት ሥጋዉን ፈቃድ ለመፈጸምና ለማስፈጸም ስለሆነ ለእግዚአብሔር ቃል ቦታ የለዉም ነገር ግን እግዚአብሔር የሚያዉቃቸዉ ቅንነት እዉነተኛነት የዋህነት ትህትና ፍቅር የተላበሱ አገልጋዮችና ምእመናን እንዲሁም ሕዝቦች ስላሉ እነሱ የአግዚአብሔርን መልእክትና ቃል ተቀብለዉ ለአግዚአብሔር ፈቃድ እንደሚሰለፉ ተስፋ አናደርጋለን ከንቱ በሆነዉ በምድራዊ ነገር ለሚመኩ ደግሞ እግዚአብሔር ልቦና አንዲሰጣቸዉ አንጸልያለን ባጠቃላይ በአግዚአብሔር መልእክታት እጅግ ብዙዎቹ ተሰናክለዋል ንቀዉታል አጣጥለዉታል ከዚያም ባለፈ ሌሎች አንዳይጠቀሙበት አፍነዉ ይዘዉታል እንኳን ተራዉ ሰዉና ምአመን ቀርቶ በአዉነተኛዉ እምነት ዉስጥ ሆነዉ በተለያየ አገልግሎት የተሰማሩት ሰዎች ሳይቀር በራሳቸዉ ነጥብ በማትሞላ አዉቀታቸዉ ገምግመዉ እንደ ተራና የቅዥታም ጽሑፍ አድርገዉ ቆጥረዋል ነገር ግን ሁሉ ተፈጽሞ ሲመለከቱ በአቋማቸዉና በድርጊታቸዉ ያፍራሉ ለዚህም የሚደርሱት የተወሰነ ቅንነትና እዉነተኛነት የተገኘባቸዉ ናቸዉ እንጂ በአግዚአብሔር እዉነት ላይ ያላገጡና የናቁ ግን ከዓመፃ ልጆች ጋር እግዚአብሔር በተለያየ ቁጣዉ ከምድር ያጸዳቸዋል ይጠርጋቸዋል የአግዚአብሔር ቁጣ ማለት አንድ አይነት ሳይሆን የተለያየ ነዉ ለምሳሌ የመቅሰፍት በሽታ ረኃብ ጦርነት ድርቅ ሽብርና ሁከት ጎርፍ አሳተ ጎሞራ አዉሉ ንፋስ ሰደድ እሳት ፍንዳታ ግጭት አደጋ የማይታወቁ የተለያዩ መቅሰፍቶች ወዘተ የመሳሰሉተ ናቸዉ ሌላዉ ለመግለጽ የምፈልገዉ እግዚአብሔር ብዙ አገልጋዮችና መልእክተኞች አሉት ነገር ግን በአርሱ ተቀብተዉና ተመርጠዉ ለእንደራሴነትና ለባለሟልነት ታጭተዉ በሥጋዊ ሆነ በመንፈሳዊ ወንበር ላይ የሚቀመጡ አገልጋዮቹ በምድር የመጨረሻ ወሳኞችና እንደ አግዚአብሔር ሆነዉ የሚዳኙ የሚወስኑ ናቸዉ ስለዚህ ከእያንዳንዱ አገልጋይና ምእመን የሚጠበቀዉ በሥጋና ደም ስሜት ባልሆነ መልኩ የሚሰማዉንና የሚያምንበት ቅን ሐሳብ መልካም ተግባር እዉነተኛ ሕይወት ለእንደራሴዎቹ ማቅረብና ማሳመን ነዉ እንጂ እኛ ከእናተ በላይ አዋቂ ነን ይህ ግድ መፈጸም አለበት» በማለት ብንታበይ በተዝዋዋሪ «አኛ ከእግዚአብሔር በላይ ነን» ማለታችን እንደሆነ ልናዉቅና ልናስተዉል ይገባል ምክንያቱም በየትኛዉም የቅድስና ደረጃ ላይ እንገኝ ጸጋዉ ተሰቶን ከቅዱሳን መላአክት ጋር በሰማያዊ ሥርዓት ላይ አየተሳተፍን ወደ ምድር እንመለስ አግዚአብሔር በራሱ መስፈርት እነዚህን እንደራሴዎች ከእኛ አልቆ ስለመረጠና ፈቃዱን ለመፈጸምና ለማስፈጸም እንደ ልቡ ሆነዉ ስለተገኙለት ነዉ ቀብቶ በአዉነተኛዉ ሥጋዊ ሆነ መንፈሳዊ ወንበር ላይ በርአሰ ነገሥታትንጉሠ ነገሥት ደረጃ እና በርእሰ ሊቃነ ካህናትአጨጌነት ፓትርያርክነት የሚያስቀምጣቸዉ እንዲሁም ከተለያዩ የእግዚአብሔር አገልጋዮችና አማኞች የሚቀርቡ ሐሳቦችን ሆነ ተግባሮችን በአዉነትና በመንፈስ ቅዱስ እየመረመሩ እንክርዳዱን ከስንዴዉ የመለየት ብቃት አግዚአብሔር ስለሚሰጣቸዉ ነዉ በእኛ መልካም የሚመስለን ሐሳብና ተግባር በእግዚአብሔር ዘንድ መጥፎና ዓመፃ ሊሆን ይችላልና በዓለም ዉስጥ የተለያዩ መንግሥታት ለዲያብሎስ እንደ ልቡ መሆን ስለቻሉ አንዲሁም ፈቃዱን ስለሚፈጽሙና ስለሚያስፈጽሙ ነዉ የራሱን አገልጋዮች ወደ ወንበር እያመጣ ለዘመናት የእግዚአብሔርን ሕዝቦች ሲያስጨንቅ ግፍና በደል ዓመፃ ክህደት ርኩሰት ሲያስፈጽም የኖረዉና አሁንም ያንኑ ፈቃዱን በየአገሩ ባሉ መሪዎች ባልሥልጣናት እንዲሁም ካድሬዎች እያስፈጸመ ያለዉ አሁን ግን የባለጊዜነቱ ዘመን ስለተደመደመበት ወንበሩ ለእዉነተኛ ለአግዚአብሔር አገልጋዮች ተላልፎ ይሰጣል በአራቱም ማእዘን የእግዚአብሔር ፈቃድ ብቻ ይፈጸማል እዉነት ባለ ጊዜ ትሆናለች ሐሳት ደግሞ ትደመሰሳለች ጠያቂዉ አገልጋይ እግዚብሔር ለእኛ ለአዳም ዘር ከጥፋትና ከዉድቀት እንዲሁም ከመደምሰስ ለማዳን ከጥንት ከብሉይ ዘመን አንስቶ እስከ አሁን ድረስ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ መልእክቱን በአገልጋዮቹ አማካይነት አስተላልፎልናል ከቅርብ ዓመታት ወዲህም ስለ እግዚአብሔርና ስለ ዓለም አዉነታ ለይተን እአንድናዉቅ እየሆነዉ ስላለዉና ወደፊት ስለሚሆነዉ ጭምር በግልጽ በመልእክቱ አስተላልፎልናል በዋናነትም ለአገልግሎትና ለመልእክተኛነት የመረጠዉ ደግሞ ኢትዮጵያዉያንን ነዉ ነገር ግን ኢትዮጵያዉያን ሆኑ የዓለም ሕዝቦች አልተቀበሉትም ስንቱን የዓለም አዉቀት ልብወለዱን ሳይቀር የሚያነበዉና ጊዜዉን ለምድራዊ አዉቀት ሆነ ትዕይንት የሚሰዋዉ ለብዙ ዓመታት መስዋዕትነት ከፍሉ በመማር በማጥናት በመመራመር ዘመኑን የሚያሳልፈዉ የአሁን ትዉልድ ስለምን ይሆን እንኳን ዓመታት አይደለም ወራት የማይፈጁበትን የእግዚአብሔር መልእክታት ለማንበብና የተባለዉን ለመፈጸም ፈቃደኛ ያልሆነዉ። መላሹ የአግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ አግዚአብሔር ለእያንዳንዳችን ነጻ ፈቃድና ነጻ ምርጫ ሲሰጠን የራሳችን ነጻ ፈቃድ ሆነ ሥልጣን የተወሰነ ገደብ አለበት ለምሳሌ ማንም በአየር ላይ ለመንሳፈፍ ቢፈልግ እንዳይንሳፈፍ አፈጣጠሩ ይገድበዋል ነገር ግን በነጻ ሕሊናዉ ተመርቶ በፈጠረዉ ሌላ መሳሪያ አማካይነት ሊንሳፈፍ ይችላል ማንም የሰዉን ሐሳብ ለመስማት ቢፈልግ የተለየ ጸጋ ከአግዚአብሔር ካልተሰጠዉ በስተቀር በአፈጣጠሩ እንዳይሰማ ተደርጎ ተገድቧል በነጻ ሕሊናዉ ተመርቶ በሚፈጥረዉ መሳሪያም እንዲሰማ አዉቀትና ጥበብ እስከ አሁን ድረስ አልተሰጠዉም የሚሰራዉን ሆነ የሚናገረዉን እንዲሁም የሚያሰበዉን ሰይጣናት እአንዳይመለከቱት እንዳይሰሙት አንዳያዉቁት እንዲሁም አግዚአብሔር እንዳያዉቀዉና እንዳይሰማዉ ማድረግ እንዳይችል ተደርጎ ነዉ በዚህ ሥጋዉ በምድር እንዲገለጽ የተደረገዉ በዚህም ምክንያት በሰዉ ዘንድ ምስጢር ብሎ የያዘዉና የጠበቀዉ ነገር አንኳን በእግዚአብሔርና አርሱ በፈቀደላቸዉ ቅዱሳን ዘንድ ቀርቶ በተፈቀደላቸዉ ሰይጣናት ዘንድ ይታወቃል ነገር ግን እግዚአብሔር ካልፈቀደና ካላዘዘ በስተቀር ቅዱሳን ሆኑ ሰይጣናት የማንንም የዉስጥ ሐሳብ ሆነ ምስጢር ማዉጣት አይችሉም ከዚህ በተጨማሪ ሰዉ ረቂቁን አግዚአብሔር ሆነ በምሳሌያዊ ባሕርይበረቂቅ አካል የተገለጹትን ሰይጣናትን እንዳይመለከት ተደርጎ ስለተፈጠረ እግዚአብሔርን ሆነ ሰይጣናትን በዚህ ሥጋ እያለ አንደ አዉነተኛ ባሕርያቸዉ ረቂቅነታቸዉ ሊመለከት አይችልም ነገር ግን ከተፈቀደለት እግዚአብሔር በሚፈቅደዉ መልክና ሁኔታ ሊያዉቅ ይችላል እንደዚህ የመሳሰሉ ብዙ ገደብ አለበት ነጻ ፈቃድና ምርጫ የተሰጠዉ አግዚአብሔርን መምሰል የተላበሰች ነፍሱ ነገሮችን በሚገባ እንድታመዛዝንና አዉነትን ፈልጋ በአዉነት እንድትኖር ካለመኖር ወደ መኖር ያመጣትን ፈጣሪ በአዉነትና በመንፈስ አንድታመልክ ነዉ ከዚህ ፈቃድ በተቃራኒ በርኩስ መንፈስ ተመርታ ለክፋት ለተንኮል ለምቀኝነት ለትፅቢት ለዓመፃ ለክህደት ለርኩሰት ባጠቃላይ ለኃጢአት ሕይወት ከተሰለፈች ደግሞ የተፈቀደላትን ሕይወት አቃላና በሕሊናዋ የሚናገራትን የአግዚአብሔርን ድምፅ «አልሰማ» በማለት ለዓመፃ የተሰለፈች ስለሆነ አንደ ምርጫዋ ዋጋ ትከፍልበታለች በተቃራኒዉ ለመልካም ሕይወት ራሷን ካዘጋጀች ደግሞ እንደ ነጻ ምርጫዋ ዋጋ ትቀበላለች ከዚህ ዉጪ በዚህች ምድር ዉስጥ የሞሉት ርኩሳን መናፍስት ከሕፃን እስከ አዋቂ እንዲሁም ከጻድቅ አስከ ኃጢአተኛዉ ሰዉ ድረስ እንደ አያንዳንዱ ሰዉ የነፍሳቸዉ ብቃት ደረጃ ማለትም እንደ እአድሜያቸዉና እዉቀታቸዉ ደረጃ ለዐይን ጥቅሻ ያህል እንኳ ከሕሊናቸዉና ከአካላቸዉ ሳይለዩ ፈተና ያመጣሉ ለዚህም ነዉ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሰዉ ሆኖ በምድር በተመላለሰበት ወቅት «ወደ ፈተና እንዳትገቡ ተግታችሁ ጸልዩ» በማለት ለእያንዳንዱ ሰዉ ቃሉን ያስተላለፈዉ ምክንያቱም ካልጸለይንና ካልጾምን የዲያብሎስን ፈተና ማለፍ ስለማንችልና በኃጢአት ስለምንወድቅ ነዉ እንዲሁም ራሳችንን በጽድቅ ስራችን የምናመጻድቅና የምናስታብይ ከሆነም ራሳችንን በፈቃደኝነት ለዲይብሎስ ፈተና የሰጠን ስለሆነ በተለያየ መንገድ አንወድቃለን እንዋረዳለን ለዚህም ነዉ ማንም ሰዉ በራሱ ታብዮና ተመጻድቆ የሚመላለስ ከሆነ በራሱ ሥልጣን ኃጢአትን ላለማሰብ ላለመናገር በተግባርም ላለመፈጸም የማይችለዉ ምክንያቱም አግዚአብሔር በትዕቢተኛና ራሱን በሚያመጻድቅ ሰዉ ላይ ስለማያድርና ኃይል የሚሆነዉን ጸጋ ስለማያድል ትዕቢተኛና ራሱን የሚያመጻድቅ ሰዉ በተለያየ መልክ በኃጢአት ይወድቃል አቅመ ቢስ ተራ መሆኑን ይረዳል ነገር ግን ከዉድቀቱ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ተምሮ ራሱን ሳያስታብይና ሳያመጻድቅ እንደ አግዚአብሔር ፈቃድ ከኖረ ደግሞ እግዚአብሔር በቸርነቱ ስለሚጠብቀዉ ከኃጢአት ተግባር ሆነ ንግግር እንዲሁም ሐሳብ ይከለከላል ማለት ነዉ ጠያቂዉ አገልጋይ ከዚህ ጋር የተያየዘ አንድ ጥያቄ አለኝ ይኸዉም ሰዎች አንዳንድ ሱሶች እንደሚጎዷዲቸዉና ክብራቸዉንም እንደሚቀንስ እያወቁ ለምን በተለያየ ሱሶችና አደንዛዥ ዕፆች ይጠመዳሉ መላሹ የአግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ በተለያየ መልኩ እንደተገለጸዉ ይህች ምድር የእኛ እዉነተኛ መኖሪያ ሳትሆን በአዳምና ሔዋን የገነት ዓመፃ ምክንያት የገባንባትና እንዲሁም ጠርተን ነጥረን ነተን ወደ አዉነተኛ መኖሪያችን ቦታ ገነትና መንግሥተ ሰማያት የምንሸጋግርባት ድልድይ ናት ከአኛም የሚጠበቀዉ ከድልድዩ እንዳንወድቅና ገደል ዉስጥ ገብተን እንዳንከሰከስ በትክክለኛዉ መስመር መሄድ ብቻ ነዉ ከድልድዩ ሊጥሉንና ከእዉነተኛ መንገድ ለይተዉ ከዚህች ምድር ወደባሱት ቦታዎች ወደ ሲኦልና ገዛፃነመ አሳት ዉስጥ ለማስገባት ሌት ተቀን የሚጥሩ አልፍ አአላፋት በብዙ ቢሊዮኖች የሚቆጠሩ ርኩሳን መናፍስት በዚህች ምድር ዉስጥ አሉ ዋናዉ ስራቸዉም ክፉዎችና ምቀኞች ስለሆኑ እኛን በተለያየ ኃጢአትና ሱሶች በመጣል የእነሱ ባሪያ እንድንሆንና ከእግዚአብሔር ፈቃድ ወተን በተለያየ ዓመፃ ሕይወት ዉስጥ አንድንመላለስ ነዉ እኛን ባሪያቸዉ ከሚያደርጉን አንዱ በተለያየ ሱስ እንድንጠመድና ነፍሳችንን ሕሊናችንን በማስጨነቅና በመፈታተን ያንን ምሳቸዉንግብራቸዉን እንድናቀርብላቸዉ በማድረግ የእነሱ ተገዥ ያደርጉናል በሥጋችንም በነፍሳችንም ያጎሳቁሉናል በመሆኑም እያንዳንዳችን ርኩሳን መናፍስት የተለያየ ፈተናና ማስጨነቅ በሕሊናችን እንደሚያመጡ አዉቀን ስሜታችንን መቆጣጠርና ራሳችንን ልንገዛ ይገባል ስሜታችንን ልንቆጣጠርና ራሳችንን ልንገዛ የምንችለዉ ደግሞ እነዚህ ሌት ተቀን ከሕፃን እስከ አዋቂ ድረስ በሰዉ ሕሊናና አካል ዉስጥ እየገቡ የሚፈታተኑንን ርኩሳን መናፍስትሰይጣናትን በጸሎት በጾም በእግዚአብሔር ቃል በእዉነተኛ ሕይወት ስናዳክማቸዉና ከእግዚአብሔር ጸጋ ስናገኝ ብቻ ነዉ እንጂ እንደ አሕዛብአረማዉያን መደዴ ኑሮ የምንኖርና እንብላ እንጠጣ እንጨፍር እንዝፈን እንደለቅ እንዝናናወዘተ እያልን እንደ ሥጋና ደም ስሜታችን ከተመላለስን የሚያመጠብንን ፈተናና ማስጨነቅ መቋቋም ስለሚያቅተን ወዲያዉ ነዉ ያስለመድናቸዉን ምስግብር የሆነዉን ሲጃራ ሆነ ጫት ወይንም ሺሻና አደንዛዥ ዕፅ ወይንም አስካሪ መጠጥና ሌሎች ለእነሱ ግብር የሆኑትን በተለያየ መልኩ የምናቀርበዉ ጠያቂዉ አገልጋይ ነፍሳችን የተገለጸችበት ሥጋ መልክና ደም ግባት የነፍሳችንን ደረጃ ሊያሳይና የታላቅነታችንና የታናሽነታችን እንዲሁም የብቃትና የደካማነታችን መለያ ሊሆን ይችላል ወይ። መላሹ የእግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ ዓለም መንገዱን የሳተዉና ለሥጋና ደም ስሜቱ የሚገዛዉ እንዲሁም ከእግዚአብሔር ፈቃድ የሚወጣዉ በአስመሳይ አገልጋዮችና በሐሰተኛ ምስክሮች አማካይነት ነዉ እግዚአብሔር በሥጋ ማርያም ተገልጾ ስለ ሕይወት መንገድ ጠባብነት በግልጽ በማቴዎስ ወንጌል በምዕራፍ ከቁጥር እስከ ብ በጠበበዉ ደጅ ግቡ ወደ ጥፋት የሚወስደዉ ደጁ ሰፊ ነዉ ይላል እንዲሁም በሉቃስ ወንጌል በምዕራፍ በጋ ከቁጥር ብ እስከ በጠበበዉ በር ለመግባት ተጋደሉ አላችኋለሁና ብዙዎች ሊገቡ ይፈልጋሉ አይችሉምም ምክንያቱም ለሥጋና ደም ስሜታቸዉ ቅድሚያ በመስጠት ለእግዚአብሔር ፈቃድ አይሰለፉምና ባለቤቱ ተነስቶ በሩን ከቁለፈ በኋላ እናንተ በዉጭ ቆማችሁ ጌታ ሆይ ጌታ ሆይ ክፈትልን እያላችሁ በሩን ልታንኳኩ ትጀምራላችሁ እርሱም መልሶ ከወዴት እንደ ሆናችሁ አላዉቃችሁም ይላችኋል ምክንያቱም እንደ ቃሌ ሆናችሁ የማትገኙ አስመሳይ አገልጋይና አማኝ ስለሆናችሁ በዚያን ጊዜም በፊትህ በላን ጠጣንም በአዳባባያችንም አስተማርህ ልትሉ ትጀምራላችሁ አርሱም እላችኋለሁ ከወዴት እንደ ሆናችሁ አላዉቃችሁም ሁላችሁም ዓመፀኞች ከአኔ ራቁ ይላችጋል አብርፃምንና ይስሐቅን ያዕቆብንም ነቢያትንም ሁሉ በእግዚአብሔር መንግሥት ባያችሁ ጊዜ አናንተ ግን ወደ ዉጭ ተጥላችሁ ስትቀሩ በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል ከምሥራቅና ከምዕራብም ከሰሜንና ከደቡብም ይመጣሉ በእግዚአብሔር መንግሥት በማዕድ ይቀመጣሉ አእነሆም ከኋለኞች ፊተኞች የሚሆኑ አሉ ከፊተኞች ኋለኞች የሚሆኑ አሉ ይላል ይህ የሚያሳየን ደግሞ ማንም ይሁን ማን በዓመፃ በክህደትና በርኩሰት ሕይወት ዉስጥ የሚመላለስ በእዉነተኛ ንስሐ ካልተመለሰና እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ካልተመላለስ በስተቀር በአቋራጭ ወይንም በብልጣብልጥነት ለሥጋ በሚመች በሰፊ መንገድ ዉስጥ የሚመላለስ የአግዚአብሔርን መንግሥት አይወርስም ማለት ነዉ ለምሳሌ በፕሮቴስታንቱና በመሰሎቻቸዉ የእምነት ተቋሞች ብዙዎችን ለመሳብ የሚጠቀሙበት መንገድ አንዱ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት የሚያስገባ ሰፊ መንገድ አንዳለ ነዉ «በጠበበዉ መንገድ ዉስጥ ለመግባት ተጋደሉ» የሚለዉን ለእግዚአብሔር መንግሥት ለመብቃት ታላቅ ተጋድሎ እንደሚጠብቀን የሚገልጸዉን የእግዚአብሔር ቃል በተቃራኒ ተሰልፈዉ ለሰማያዊ መንግሥት የተለየ ተጋድሎ እንደማያስፈልግና «ኢየሱስ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ጌታ ነዉ» ተብሎ ከታመነ ትአዛዝ ተጠበቀ አልተጠበቀ ምግባር ተያዘ አልተያዘ የእግዚአብሔር መንግሥት እንደሚወረስ ነዉ የሚያስተምሩትና የሚመሰክሩት ይህ ታዲያ አታላዩሸዋጁ የዲያብሎስ መንፈስ በክርስትናና በኢየሱስ ስም ሽፋን ራሱን ሰዉሮ ትዉልዱን ወደ ሞትና ወደ ገሃነመ እሳት ዉስጥ እየወሰደዉ ያለዉ ምክንያቱም እዉነተኛ ንስሐና መለኮት የተዋሐደዉ ሥጋና ደም በእነሱ ዘነድ አይታወቅም ጸሎት ጾም ስግደት ምጽዋዕት የመሳሰሉት የተለየ ጸጋና ኃይል የምናገኝባቸዉ በእነሱ ዘንድ ቦታ የላቸዉም እንዲሁም ኢየሱስ ክርስቶስ ቃሌ ከሚያልፍ ሰማይና ምድር ቢያልፍ ይቀላል» ያለዉን ቃል አቃለዉና ንቀዉ «ትእዛዝ ተጠበቀ አልተጠበቀ በጸጋ ስለዳን መንግሥቱን እንወርሳለን እያሉ ራሳቸዉን በማታለልና በዉሸት እዉነት ራሳቸዉን በማጽናናት ትዉልዱን ወደ ሞትና መቀመቅ እየመሩት ይገኛሉ የእግዚአብሔር መንግሥት የሚወረሰዉ እንደ ቃሉ ሆኖ በመገኘት ነዉ እንጂ ለሥጋና ደም ስሜታችን በሚመች ሥርዓትና ሕይወት በመመላለስ አይደለም እግዚአብሔር በሥጋ ማርያም በምድር ከተገለጸ በኋላ ምን ማድረግ እንዳለብን ምን ማድረግ እንደሌለብን በግልጽ አስተምሮናል በዚሁ መሰረት እያንዳንዱ የአዳምና ሔዋን ዘር ለአግዚአብሔር መንግሥት ለመብቃት በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም መጠመቅና የአግዚአብሔርን አንድነትና ሦስትነትን ማመን ግድ ይሆንበታል ከቪያም ለሕያዉነት ሕይወት የሚያበቃንና ከእግዚአብሔር ጋር አንድነት እንድንፈጥር የሚያደርገንን ቅዱስ ቁርባን መለኮት የተዋሐደዉን «ምሳሌያዊ ያልሆነ እዉነተኛ የኢየሱስ ክርስቶስ ሥጋና ደሙ ነዉ» ብሎ በማመን መቀበል ግድ ይሆንበታል ከዚህ በተጨማሪ የአግዚአብሔርን ትአዛዝና ሕግ ማክበርና አንደ ትአዛዙ መኖር ይጠበቅበታል ሰዉ ሥጋ ለባሽ ነዉና በኃጢአት በሚወድቅበት ጊዜ ደግሞ ተጸጽቶ በእዉነተኛ ንስሐ ቅዱስ ሥጋዉና ክቡር ደሙን በመቀበል ኃጢአቱን ከሰማያዊ መዝገብ ላይ ማስደምሰስ ይኖበታል ባጠቃላይ ምድራዊ ሕይወቱን በንስሐ አየመረመረ አንደ አግዚአብሔር ፈቃድ የሚመላለስ ሰዉ ነዉ የአግዚአብሔርን መንግሥት መዉረስ የሚችለዉ ከዚህ ዉጭ አቋራጭ ወይንም ሰፊ መንገድ ወይንም በብልጣብልጥነት የአግዚአብሔርን መንግሥት መዉረስ አይቻልም ነፍስ በዚህ ምድር ዉስጥ ራሷን ከእግዚአብሔር ጋር በንስሐ አስታርቃና አንድነት ሳትፈጥር በክፋት በተንኮል በትዕቢት በዓመፃ በክህደት በርኩሰት ሕይወት ዉስጥ አያለች በሥጋ ሞት ከተጠራች በምንም መልኩ የአግዚአብሔርን መንግሥት መዉረስ አትችልም በመሆኑም በየትኛዉም አገልግሉት ላይ ያለ አገልጋይ ሆነ ምእመን ከእግዚአብሔር አዉነት ዉጭ «ወደ አግዚአብሐር መንግሥት የሚያስገባ ሌላ አቋራጭ መንገድ አለ» በማለት ይህን ካመጣችሁ ወይንም እንደዚህ ካደረጋችሁ ንስሐ ባትገቡም ትእዛዙንና ሕጉን ባትጠብቁም ቅዱስ ቁርባን ባትቀበሉም ኃጢአታችሁ ስለሚደመሰስ ገነትና መንግሥተ ሰማያትን ትወርሳላችሁ» የሚል ካለ እርሱ በሰዉ ነፍስ የሚጫወት ለሥጋዉና ለጥቅሙ ያደረ አንደ ሥጋና ደም ስሜቱ የሚመላለስ አስመሳይ አገልጋይና አማኝ ነዉ አዉነተኛ አገልጋይና ምእመን ማንንም ሳይሸነግል እያንዳንዱ ማድረግ ያለበትንና የሌለበትን ራሱን ክዶ የሚናገርና ስለ እዉነት የሚመሰክር ነዉ እንጂ ለሥልጣትኑ ለክብሩ ለጥቅሙ ለዝናዉ ሲል ምእመናን የሚሸነግልና የሚያስመስል አይደለም ጠያቂዉ አገልጋይ በሕሊናዬ የሚጉላላና ግልጽ ያልሆነ አንድ ጥያቄ አቀርባለሁ ይኸዉም በእግዚአብሔር መልእክታት ዉስጥ በተለያየ ቦታ ላይ አዳምና ሔዋን በዚህች ምድር ዉስጥ ባደፈና በጎሰቆለ ባሕርይ እንዲሁም በጉስቁልና ሕይወትና ኑሮ እንዲኖሩ ከተፈረደባቸዉ በኋላ በእዉነተኛ ንስሐ በተመለሱ እንዲሁም ስለ ዓመፃዓቸዉና ክህደታቸዉ እጅግ በተጸጸቱና እግዚአብሔርንም ይቅርታ በጠየቁ ወቅት የሰዉ ዘሮች ነፍሳት ቁጥራቸዉ በምድር ዉስጥ ካሉት ርኩሳን መናፍስት እኩል አስከሚሆን ድረስ እግዚአብሔር ለቅጽበት ያህል ካለመኖር ወደ መኖር አምጥቷቸዉ በዚያ ቅጽበት በነጻ ሕሊናቸዉ ያሳዩትን የእምነትና እርሱን ፈጣሪያቸዉንና አምላካቸዉን የመፈለግ ብቃት አንደተመለከተና እጅግ ከበቃችዉ ነፍስ ከእመቤታችን ነፍስ ጀምሮ ሌሎች የበቁ ነፍሳትአእምሮ ጽኑአን ምርጥ ነፍሳትአእምሮ አዋቂዎች አእምሮ ሕፃናትራሳቸዉን ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ በሚገባ መግዛት ያልቻሉ አእምሮ ቀላሎች የሚያረካ ሕሊና ያልያዙ ትፅቢትና ክፋት እንዲሁም ዓመፃ ያልተገባ ሕሊና የያዙ ነፍሳት እንደታዩና እንደ እግዚአብሔር ፈቃድና አቅድ ሰዉ ሆነዉ እንደሚወለዱ ተገልዷል እዚህ ላይ እነዚህ ነፍሳት ሰዉ ሆነዉ አስከሚወለዱና በምድር እስከሚገለጹ ድረስ የሚያዉቁት ነገር አለ ወይ። መላሹ የእግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ ማንም ሰዉ ሊያዉቀዉ የሚገባዉ ይህች በግንባራችን ፊት ለፊት በአንጎላችን ዉስጥ ያለችዉ በተለምዶ ሕሊና ወይንም አአምሮ የምንላት ነፍሳችን ከአግዚአብሔር ባሕርይ የወጣችየሰረጸች ሕያዉ ፍጥረት ስለሆነች በምድራዊ ዘመኗ ራሷን ስታዉቅና ማመዛዘንና ማገናዘብ ስትጀምር ከእርሷ በላይ የሆነዉን ያስገኛትንየፈጠራትን አምላክ ወይንም ኃይል ትፈልጋለት ከመጀመሪያዉ የወለዷት ወላጆች ሃይማኖት ወይንም እምነት ካላቸዉ አምልኮታቸዉን በዚያዉ ትቀጥላለች እያንዳንዱ ሰዉ ነገሮችን ማመዛዘንና ማገናዘብ ሲጀምር የሚያመልከዉን አምላክ ሆነ ሌላ ባዕድ አምልኮ አግዚአብሔር በሰጠዉ ነጻ ሕሊናና ፈቃድ መመርመርና ወደ አዉነት የመምጣት ኃላፊነትና የዉዴታ ግዴታ አለበት ምክንያቱም ወደ አዉነት የሚመራዉ መንፈስ ቅዱስ ሁል ጊዜ እዉነትን ለሚፈልጉ ሕያዋን ፍጥረታት ወደ አዉነት ይመራቸዋልናፁ በተቃራኒ ደግሞ በሥጋና ደም ስሜታቸዉ ብቻ የሚመሩትን የዲያብሎስ መንፈስ ወደ ክህደትና ዓመፃዓ እንዲሁም ርኩሰት ሕይወት ይመራቸዋል በዓለም ላይ የተለያዩ ሄፃይማኖቶችና እምነቶች ሊፈጠሩ የቻሉት በዚሁ ሰዎች በነጻ ሕሊናቸዉ በሚፈቅዱለት የመንፈስ ቅዱስ ተቃራኒ በሆነዉ በዲያብሎስ መንፈስ አማካይነት ነዉ እጅግ ብዙ ሰዎች ቅድሚያ የሚሰጡት ለሥጋና ለደም ስሜታቸዉ በመሆኑ የዲያብሎስ መንፈስ እንደሚፈልገዉ ይመራቸዋል ሙሉ በሙሉ የእርሱ ተገዢና ባሪያ ያደርጋቸዋል በመጨረሻም ለሞትና ለከፋዉ ፍርድ ያቀርባቸዋል እጅግ ጥቂቶች ደግሞ ለሕሊናቸዉና ለአምላካቸዉ በመታመን ከአዳምና ከሔዋን ተከትለዉ በኪዳነ ልቦናበሕገ ልቦና በእግዚአብሔር መንፈስ እየተመሩ በእዉነትና በመንፈስ አምላካቸዉን ያመልኩ ነበር አምልኮዋቸዉንም በተለያየ መንገድ ይገልጹ ነበር ኃጢአት ሲፈጽመም በሕሊና ጸጸትና በተለያየ መንገድ አምላካቸዉን ምሕረትና ይቅርታ ይጠይቁ ነበር ከዚያም አዳምና ሔዋን ከተፈጠሩ ሺህ ዘመን ገደማ እግዚአብሔር በእዉነትና በመንፈስ በኪዳነ ልቦና አምልኮትን መፈጸል ላልቻሉትና ልባቸዉ ወደ ተለያየ ጣዖት አምልኮ ላመዘኑና የሚታይ ነገር ለፈለጉ ሰዎች ሲል በኪዳነ ልቦና ይጠበቁ የነበሩትን ትእዛዛት በኪዳነ ኦሪትንበሕገ ኦሪት አማካይነት በሚታይና በሚዳሰስ ጽላት ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ላይ ጽፎ ሰጣቸዉ በዚህም ትዉልዱ አምላኩን በአዉነትና በሥርዓት ሊያመልከዉ አልቻለም በመጨረሻም የዛሬ ሁለት ሺህ ዓመት ገደማ ማለትም አዳምና ሔዋን ከተፈጠሩ በመን በኋላ አዉነተኛዉ አምላክ ባሕርይዉን ወስኖ ፍጹም ሰዉና ፍጹም አምላክ ሆኖ በዓለም በመገለጽ ማንነቱን ለትዉልዱ አሳወቀ ምን ማድረግ እንዳለባቸዉና ምን ማደረግ እንደሌለባቸዉ አስተማረ አዉነተኛ አምላክነቱን የሚገልጹ ተአምራትንና ፈዉሰ በማድረግ አንዲሁም ፍቅሩንና ምሕረቱን ለማሳየት የተለያዩ ፈተናዎችንና መከራዎችን እስከ መስቀል ድረስ በመቀበል ከዚያም ማንም በሥጋዉ ሞቶ እንደማይቀር ሕያዉ ፍጥረት መሆኑን እንዲያዉቅና እንዲያምን በሥጋዉ ሞቶ በሦስተኛ ዉ ቀን በመነሳት ትንሣኤን አሳይቶ በመጨረሻም እያንዳንዱ ሰዉ ከሥጋ ሞት በኋላ መኖሪያዉ ወደ ሌላ ዓለም ዉስጥ መሆኑን አንዲያዉቅና እንዲያምን ወደ ሰማይ በማረግ አሳይቶናል በመዋዕለ ሥጋዌዉም ክርስትናን በኪዳነ መንፈስ ቅዱስ ወይንም በኪዳና ምሕረትበሕገ ወንጌል መስርቶ ለትዉልዱ የድኅነትን የሕይወት መንገድ አዘጋጀቷል ታዲያ እግዚአብሔር ለሕያዉ ፍጥረታቱ ሰዎች ፍቅሩንና የቸርነቱን ስራ እስከ አዚህ ድረስ ቢገልጽም ሕያዋን ፍጥረታቱ ግን የእርሱን ስራ ሊያስተዉሉና ሊረዱ እንዲሁም በሚፈልገዉ አምልኮ ዉስጥ ሊመላለሱ አልቻሉም በዚህም ምክንያት ብዙ ፃይማኖቶችና እምነቶች በዓለም ላይ ሊፈጠሩ ችለዋል አሁን ግን አግዚአብሔር ትዉልዱ ወደ እዉነተኛ አምልኮ እንዲመለስና በአዉነትና በመንፈስ አምልከዉት በማያልፈዉ መንግሥቱ ዉስጥ ሕያዉ ሆነዉ እንዲኖሩ ለማድረግ አስቀድሞ በሥጋ በምድር ዉስጥ ሰዉ ሆኖ ሲገለጽ በተናገረዉ ሊቀርና ሊሻሻል በማይችለዉ ቃል ኪዳን ይኸዉም በዮሐንስ ወንጌል በምዕረፍ በዉ ቁጥር ላይ «ከዚህም በረት ያልሆኑ ሌሎች በጎች አሉኝ እነርሱን ደግሞ ላመጣ ይገባኛል ድምፄንም ይሰማሉአንድም መንጋ ይሆናሉ አረኛዉም አንድ ብላል እንዲሁም በትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ ሕ ቁጥር ፀብ ላይ «ባሪያዬም ዳዊት ንጉሥ ይሆናቸዋል ለሁሉም አንድ እረኛ ይሆንላቸዋል በፍርዴም ይሄዳሉ ትእዛዜንም ይጠብቃሉ ያደርጉማልማደሪያዬም በላያቸዉ ላይ ይሆናል እኔም አምላክ እሆናቸዋለሁ እነርሱም ሕዝብ ይሆኑኛል ይላል ከዚህ በተጨማሪ በኢሳይያስ ትንቢት ምዕራፍሀብ ከቁጥር ጸበአስከኗ «እነሆ እግዚአብሔር ምድርን ባዶ ያደርጋታል ባድማም ያደርጋታል ይገለብጣትማል በአርስዋም የተቀመጡትን ይበትናል እንደ ሕዝቡም እንዲሁ ካህኑ እንደ ባሪያዉም እንዲሁ ጌታዉ እንደ ባሪያይቱም እንዲሁ እመቤትዋ እንደሚገዛም እንዲሁ የሚሸጠዉ እንደ አበዳሪዉም እንዲሁ ተበዳሪዉ እንደ ዕዳ አስከፋዩም እንዲሁ ዕዳ ከፋዩ ይሆናል ምድር መፈታትን ትፈታለች ፈጽማም ትበላሻለች አግዚአብሔር ይህን ቃል ተናግሮአልና ምድርም አለቀሰች ረገፈችም ዓለም ደከመች ረገፈችም የምድርም ሕዝብ ታላላቆች ደከሙ ምድርም ከሚቀመጡባት በታች ረክሳለች ሕጉን ተላልፈዋልና ሥርዓቱንም ለዉጠዋልና የዘላለሙንም ቃል ኪዳን አፍርሰዋልናነ ስለዚህ መርገም ምድርን ትበላለች በእርሷም የተቀመጡ ይቀጣሉ ስለዚህ የምድር ሰዎች ይቃጠላሉ ጥቂት ሰዎችም ይቀራሉ « በእነዚያም ነገሥታት ዘመን የሰማይ አምላክ ለዘላለም የማይፈርስ መንግሥት ያስነሣል ለሌላ ሕዝብም የማይሰጥ መንግሥት ይሆናል እነዚያንም መንግሥታት ሁሉ ትፈጫቸዋለች ታጠፋቸዉማለች ለዘላለም ትቆማለች ደንጋዩም እጅ ሳይነካዉ ከተራራ ተፈንቅሎ ብረቱንና ናሱን ሸክላዉንም ብሩን ወርቁን ሲፈጨዉ አንዳየህ ታላቅ የብርዛሣሃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ እንዲሁ ከዚህ በኋላ የሚሆነዉን ታላቁ አምላክ ለንጉሠ አስታዉቆታል ሕልሙም እዉነተኛ ፍቺዉም የታመነ ነዉ» ዳንደ ዓፀዳ « በልብዋ ንግሥት ሆቼቬ አቀመጣለሁ ባልቴትም አልሆንም ኀዘንንም ከቶ አላይም ስላለች በአንድ ቀን ሞትና ኀዘን ራብም የሆኑ መቅስፍቶችዋ ይመጣሉ በእሳትም ትቃጠላለች የሚፈርድባት እግዚአብሔር ብርቱ ነዉና ዮሐንስ ራእይ ኗ «ሰባተኛዉም መልአክ ነፋ በሰማይም የዓለም መንግሥት ለጌታችንና ለእርሱ ለክርስቶስ ሆነች ለዘላለምም አስከ ዘላለም ይነግሣል የሚሉ ታላላቅ ድምፆች ሆኑ በእግዚአብሔር ፊት በዙፋኖቻቸዉ የተቀመጡ ዛያ አራቱ ሽማግሌዎች በግንባራቸዉ ተደፍተዉ ለእግዚአብሔር እየሰገዱ እንዲህ አሉ ያለህና የነበርህ ሁሉን የምትገዛ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ ትልቁን ኃይልህን ስለ ያዝህ ስለ ነገሥህም እናመሰግናፃሃለን አሕዛብም ተቀሩጡ ሞሩጣህም መጣ በሙታንም ትፈርድ ዘንድ ዘመን መጣ ለባሪያዎችህም ለነቢያትና ለቅዱሳን ስምህንም ለሚፈሩት ለታናናሾችና ለታላላቆችም ዋጋቸዉን ትሰጥ ዘንድ ምድርንም የሚያጠፉትን ታጠፋ ዘንድ ዘመን መጣ ዮሐንስ ራእይ ድዱእስከቿ «የጥልቁንም መክፈቻና ታላቁን ሰንሰለት በእጁ የያዘ መልአክ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ የቀደመዉንም እባብ ዘንዶዉን እርሱም ዲያብሎስና ሰይጣን የተባለዉን ያዘዉ ሺህ ዓመትም አሰረዉ ወደ ጥልቅም ጣለዉ አሕዛብንም ወደፊት እንዳያስት ሺህ ዓመት እስኪፈጸም ድረስ በእርሱ ላይ ዘግቶ ማኅተም አደረገበት ከዚያም በኋላ ለጥቂት ጊዜ ይፈታ ዘንድ ይገባዋል» ዮሐንስ ራእይ ዐ እስከ «በዘመኑም ፍጻሜ የእግዚአብሔር ቤት ተራራ በተራሮች ራስ ላይ ጸንቶ ይቆማል ከኮረብቶችም በላይ ከፍ ከፍ ይላል አሕዛብም ሁሉ ወደ እርሱ ይሰበሰባሉ ሕግ ከጽዮን የእግዚአብሔርም ቃል ከኢየሩሳሌም ይወጣልና ብዙዎች አሕዛብ ሄደዉ ኑ ወደ እግዚአብሔር ተራራ ወደ ያዕቆብ አምላክ ቤት አእንዉጣ እርሱም መንገዱን ያስተምረናል በጎዳናዉም እንሄዳለን ይላሉ በአሕዛብም መካከል ይፈርዳል በብዙ አሕዛብም ላይ ይበይናል ሰይፋቸዉንም ማረሻ ጦራቸዉንም ማጭድ ለማድረግ ይቀጠቅጣሉ ሕዝብም በሕዝብ ላይ ሰይፍ አያነሣም ሰልፍም ከእንግዲህ ወዲህ አይማሩም ኢሳይያስ እነሆ አዲስ ሰማይና አዲስ ምድር አፈጥራለሁና የቀደሙትም አይታሰቡም ወደ ልብም አይገቡም ነገር ግን በፈጠርሁት ደስ ይበላችሁ ለዘላለምም ሐሜት አድርጉ እነሆ ኢየሩሳሌምን ለሐሜት ሕዝብዋንም ለደስታ አፈጥራለሁና እኔም በኢየሩሳሌም ሐሜት አደርጋለሁ በሕዝቤም ደስ ይለኛል ከዚያም ወዲያ የልቅሶ ድምፅና የዋይታ ድምፅ አይሰማባትም ከዚያም ወዲያ ጥቂት ዘመን ብቻ የሚኖር ሕፃን ወይም ዕድሜዉን ያልፈጸመ ሽማግሌ አይገኝም ጐልማሳዉ የመቶ ዓመት ሆኖት ይሞታልና ኃጢአተኛዉም የመቶ ዓመት ሆኖት የተረገመ ይሆናልና ቤቶችንም ይሠራሉ ይቀመጡባቸዉማል ወይኑንም ይተክላሉ ፍሬዉንም ይበላሉ ሌላ እንዲቀመጥበት አይሠሩም ሌላም አእንዲበላዉ አይተክሉም የሕዝቤ ዕድሜ እንደ ዛፍ ዕድሜ ይሆናልና አኔም የመረጥኋቸዉ በአጃቸዉ ሥራ ረጅም ዘመን ደስ ይላቸዋልናኔፁ አነርሱ ከነልጆቻቸዉ የእግዚአብሔር ቡሩካን ዘር ናቸዉና በከንቱ አይደክሙም ለጥፋትም አይወልዱም እንዲህም ይሆናል ሳይጠሩ እመልስላቸዋለሁ ገናም ሲናገሩ አሰማለሁ ተኩላና ጠቦት በአንድነት ይሰማራሉ አንበሳም እንደ በሬ ገለባ ይበላል የእባብም መብል ትቢያ ይሆናል በተቀደሰዉ ተራራዬ ሁሉ አይጐዱም አያጠፋምም ይላል እግዚአብሔር ኢሳይያስ ቿእስከ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ «በዚያን ጊዜ ለመከራ አሳልፈዉ ይሰጡአችኋል ይገድሉአችሁማል ስለ ስሜም በአሕዛብ ሁሉ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ በዚያን ጊዜም ብዙዎች ይሰናከላሉ አርስ በርሳቸዉም አሳልፈዉ ይሰጣጣሉ እርስ በአርሳቸዉም ይጣላሉ ብዙ ሐሰተኛች ነቢያትም ይነሣሉ ብዙዎችንም ያስታሉ በዓመፃም ብዛት የተነሣ የብዙ ሰዎች ፍቅር ትቀዘቅዛለች እስከ መጨረሻ የሚጸና ግን አርሱ ይድናል ለአሕዛብም ሁሉ ምስክር እንዲሆን ይህ የመንግሥት ወንጌል በዓለም ሁሉ ይሰበካል በዚያን ጊዜ መጨረሻዉ ይመጣል ማቴዎስብሀእስከፀ በፊተኛዉ ትንሣኤ ዕድል ያለዉ ብፁዕና ቅዱስ ነዉ ሁለተኛዉ ሞት በአነርሱ ላይ ሥልጣን የለዉም ዳሩ ግን የእግዚአብሔርና የክርስቶስ ካህናት ይሆናሉ ከእርሱም ጋር ይህን ሺህ ዓመት ይነግሣሉዮሐንስ ራእይ ዐ ከላይ የተገለጹት ትንቢታት ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ የሚሆንበት ሰዓቱ ደርሷልና ባለማወቅ አርሱ ከመሰረተዉ የሕይወት መንገድ ዉጭ ያሉ ነገር ግን እግዚአብሔር በመፍራትና በማምለክ ያሉ ከአዉነተኛዉ በረት ዉጭ የሆኑትን በጎቹን ወደ እዉነተኛ በረት ዉስጥ ያስገባቸዋል እነርሱም ድምፁን ስለሚሰሙ ለመግባት አይቸገሩም ከዚያ ዉጭ የሆኑት ሐሰተኛ አምላኮችንና ፃይማኖቶችን እንዲሁም እምነቶችን ሊያጋልጣቸዉና ሊያጠፋቸዉ በመወሰኑ ምክንያት ይኸዉ ትዉልዱ ወደ ሙሉ እዉነት እንዲመጣ በተለያዩ አገልጋዮቹና መልእክተኞቹ አማካይነት የተደበቁና ትዉልዱ ያላስተዋላቸዉ እአዉነታዎችና ምስጢራት እንዲሁም እየሆነ ያለዉንና ወደፊትም የሚሆነዉን በግልጽ እንዲታወቅ አደረገ እንዲሁም እግዚአብሔር በምድር የሚዘረጋዉ መንግሥቱ ማለትም ቤተሕዝቡ ቤተክህነቱ ቤተምልክናዉ ተዋሕዶ በአንዱ መንፈስ ቅዱስ የሚመራበት ሥርዓት ቅዱሱን ኪዳን ከዓለም መፈጠር መጀመሪያ ጀምረዉ እስከ አሁን ድረስ በጠበቁ በኢትዮጵያዉያንና በተመረጠችዉ አገር ኢትዮጵያ ተዘርግቶ እስከ ለዓለም ፍጻሜ ድረስ ኢትዮጵያዉያንና ኢትዮጵያ በአግዚአብሔር አንደራሴነት እንዲያገለግሉና እንድታገለግል ተመረጠች በዚህም ኢትዮጵያዉያን በተለየ ሁኔታ ልንደሰትና ራሳችንንም በአዉነተኛ ንሰሐ ለኢትዮጵያ ትንሣኤ ልናበቃ ይገባል ወደ ጥያቄዉ መላሽ ስገባ በዓለም ላይ የተለያዩ ሃይማኖቶችና እምነቶች ቢኖሩም አጅግ ብዙዎቹ ሰዎች በሥጋና ደም ስሜታቸዉ በመመራትና ዲያብሎስ ሕሊናቸዉን በመጠቀም የፈጠራቸዉና ለእግዚአብሔር ሕያዉ መንግሥት አንዳች የማያበቁ ናቸዉ ማንኛዉም ሰዉ ቀና ካሰበ መልካም ከሰራ ለሕሊናዉ ከታመነ አምነት ይኑረዉ አይኑረዉ እግዚአብሔር አንዳች አድሎ ሳያደርግ የሕሊና ሰላምና እርካታ ይሰጠዋል እንዲሁም በምድራዊ ሕይወቱ የተለያየ በረከትና ጸጋ ይሰጠዋል ነገር ግን በነጻ ሕሊናዉና ፈቃድ ተመርቶ ሙሉ እዉነትን ካልፈለገና አራሱንም ለሰማያዊ መንግሥት ለማብቃት ካለዘጋጀ በስተቀር አግዚአብሔር ነጻነቱን ተጋፍቶ በግድ በአዉነተኛ አምልኮ ዉስጥ አንዲገባና እንዲመላለስ አያደርገዉም ምክንያቱም አግዚአብሔር በባሕርይዉ እያንዳንዱ ሰዉ በዚህች የዐይን ቅጽበት አድሜ በማትሞላዉ ምድራዊ ዘመኑ በነጻ ሕሊናዉ ተመርቶ እዉነትን አንዲፈልግና በእዉነትና በመንፈስ አንዲያመልከዉ ነዉ የሚፈልገዉ በብሉይ ዘመን ያሉ የተለያዩ አምነቶች ስንመለከት የመጀመሪያዉ የሰዉ ዘሮቸ አምነት የአዳምና የሔዋን እምነት ነዉፅ ይህም በነጻ ሕሊናቸዉ ለሕሊናቸዉና ለአምላካቸዉ ታምነዉ በእዉነትና በመንፈስ የሚያመልኩት ነዉ በሥጋ በዚህች ምድር ላይ ከተገለጹም በኋላ በኪዳነ ልቦናበሕገ ልቦና እየተመሩ ሲፈጽሙት የነበረዉ አምልኮትና እምነት ነዉ ይህ እምነትና አምልኮ በኢትዮጵያዉያን ዘንድ እስከ ኪዳነ ኦሪትሕገ ኦሪት ድረስ ሲቀጥል ቆይቶ እግዚአብሔር በታላቁ ነቢይ በሙሴ አማካይነት ለአስራኤላዉያን ኪዳና ኦሪትንሕገ ኦሪትንን ሲሰጥ ኢትዮጵያዉያንም ኪዳነ ኦሪትን በንግሥታቸዉ ማክዳ አዜብሳባ አማካይነት እንዲቀበሉና በኪዳነ ልቦና የሚፈጽሙትን አምልኮና ሥርዓት በኪዳነ ኦሪት እንዲታደስ አድርገዉ በኪዳነ ኦሪት አምልኮና ሥርዓት ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ እስከ ክርስቶስ መወለድና ዕርገት ድረስ ሲፈጽሙ ቆይተዉዋል ከዚያም እርሱ የጌቶች ጌታ የነገሥታት ንጉሥ የሆነዉ እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ በምድር በሥጋ ማርያም ተገልጾ ሁሉን ፈጽሞ ወደ ሰማይ ባረገበት ዘመን በ ዓም የኢትዮጵያዊቷ ንግሥት ሕንደኬ ባለሟልና ተጠሪ የሆነዉ ጃንደረባዉ አበሜሌክባኮስ የተለመደዉን የአምልኮ ሥርዓት ለመፈጸም ወደ ኢየሩሳሌም በሄደበት ወቅት አግዚአብሔር ሐዋርያዉን ፊሊጸስን በመላክ እንዲገናኘዉ አድርጎ ክርስትናን ተቀብሎ በአገሩ በማስፋፋት በኪዳነ ኦሪት ሲፈጸም የነበረዉ አምልኮና ሥርዓት በኪዳነ መንፈስ ቅዱስ ታድሶና ተደምድሞ የቅዱሱ ኪዳን ተዋሕዶ ዛይማኖት ክርስትና ከዚያን ጊዜ ጀምሮ በመስፋፋት እስከ አሁን ድረስ አምልኮቱና ሥርዓቱ ተጠብቆ ይገኛል ይህም የሚያሳየን በአዳምና ሔዋን ይመለክ የነበረዉ ከዚያም በተለያየ ዘመን በአበዉ አባቶችና በእመዉ እናቶች ሲመለክ የነበረዉ በዉኃ ጥፋት ዘመንም በኖኅና በቤተሰቡ ሲመለክ የነበረዉ በመልከ ጴዴቅና በአብርፃም ይመለክ የነበረዉ በካህኑ ዮቶርና በነቢዩ ሙሴ ከነቤተሰባቸዉ ይመለክ የነበረዉ በንጉሥ ዳዊትና በልጁ በጠቢቡ ሰለሞን እንዲሁም በንግሥት ማክዳ አዜብሳባ በሕዝቡ ጭምር ይመለክ የነበረዉ በነቢያትና በመምህራን ይመለክ የነበረዉ ያዉ አርሱ ነዉ ከአመቤታችን ከቅድስተ ቅዱሳን ከንጽህይተ ንጹፃን ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ በተዋሕዶ ፍጹም አምላክ ፍጹም ሰዉ ሆኖ በመወለድ በምድር ተገልጾ ክርስትናን የመሰረተዉና ትዉልዱም አምላክነቱን አምኖ ትእዛዙን በመፈጸም እንደ ቃሉ ሆነዉ እንዲገኙ ያስተማረዉ በዚሁም መሰረት ሐዋርያትና ደቀመዛሙርቱ አምነዉበት ለዓለም ምስክርነትን ሊሰጡና ክርስትናን በአራቱም ማፅዘን ሊያስፋፉ ችለዋል አበዉ ሐዋርያትም የእነሱን ፈለግ ተከትለዉ ክርስትናን አስፋፍተዋል ከዚያም ሰማዕታት በታላቅ ተጋድሎ ክርስትናን አስጠብቀዋል በኋላም በንጉሥ ቆስጠንጢኖስ ዘመን ክርስቲያኖች ነጻነትን አግኝተዉ በ ዓም ገደማ በክርስቶስ ላይ የክህደት ትምህርት ያመጣዉንና «ወልድ ፍጡር ነዉ» ያለዉን አርዮስን እዉነተኛ መምህራንና ሊቃዉንት በማዉገዝ የሃይማኖት ጸሎት በማዘጋጀት ክርስቶስ የመሰረተዉን ሃይማኖትና አምነት አስጠብቀዋል ከዚያም በጵ ዓም ገደማ «መንፈስ ቅዱስ ከአብና ከወልድ ያንሳል» የሚል ትምህርት ያመጣዉን መቅዶንዮስን በማዉገዝ የመጀመሪያዉን ሃይማኖትና እምነት አስጠብቀዋል በ ዓም ገደማ «አመቤታችን ድንግል ማርያም ወላዲተ አምላክ መባል የለባትም» ያለዉን በጵጵስና ደረጃ ላይ የነበረዉ ንስጥሮስን በማዉገዝ የመጀመሪያዉን ፃሃይማኖትና እምነት አስጠብቀዋል በ ዓም የሥጋና የደም ስሜታቸዉ ያየለባቸዉ በሥጋዊና በመንፈሳዊ ወንበር ላይ የተቀመጡት መሪዎች የበላይ ለመሆንና የራሳቸዉን ጥቅም ብቻ በማስቀደም እንዲሁም እንደ አሁን ዘመን እንደሚታየዉ እርስ በእርስ በመጠላለፍ አንድ ሃይማኖት አንድ እምነት አንድ ቤተክርስቲያን የነበረዉን «አምላክ ሰዉ ሆነ ሰዉ አምላክ ሆነ በተዋሕዶ ከሁለት አካል አንድ አካል ከሁለት ባሕርይ አንድ ባሕርይ ሆነ» የሚለዉን ዛይማኖትና አምነት ወደ ሁለት ባሕርይ በመለወጥና የተለያየ መከራና ፈተና የተቀበለዉን በመስቀል ላይ የተሰቀለዉን በሥጋዉ የሞተዉን በሦስተኛ ቀን ከሙታን ተለይቶ የተነሳዉን በኋላም ወደ ሰማይ ያረገዉን አእግዚአብሔር ትዉልዱ እንዲጠራጠረዉ የሚያደርገዉን የሁለት ባሕርይ እምነት ሊፈጠር ቻለ ነገር ግን «ኢየሱስ ክርስቶስ ከሁለት አካል በአንድ አካል ከሁለት ባሕርይ በአንድ ባሕርይ ነዉ ተገልጾ ፍጹም አምላክ ፍጹም ሰዉ የሆነዉ» በሚለዉ የመጀመሪያ እምነት የኢትዮጵያ የግብፅ የአርመን የሶርያ የሕንድ አብያተ ክርስቲያናት ይዘዉ ሲቀጥሉና የመጀመሪዉን ፃይማኖትና አምነት ሲጠብቁ ሌሎቹ በሁለት ባሕርይ» በሚለዉ እምነትና አስተሳሰብ አንዲሁም በሂደት ደግሞ ቀደም ሲል እዉነተኛ መምህራንና ሊቃዉንት መንፈስ ቅዱስ ከአብ ብቻ ነዉ የሰረጸዉ» ብለዉ ያስተማሩትን ትምህርት በመለወጥ መንፈስ ቅዱስ ከአብና ከወልድ ነዉ የሰረጸዉ» በማለት ክፍፍሉን አሰፉት የበላይነትን ለመያዝ በሥጋና ደም ስሜት ትግል ፈጥረዉ ኦርቶዶክስና ካቶሊክ» በሚል በመጨረሻም ዛፀ በዐ ዓም ገደማ በሥጋዊና በመንፈሳዊ ወንበር ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ስያሜ እርስ በእርሳቸዉ እንደገና ተከፋፈሉ በ ዓም ገደማ አሁንም በሥጋና ደም ስሜት ለሥጋዊና ለመንፈሳዊ ወንበር የበላይነትና ለግል ጥቅም ሲባል ከካቶሊክ ዛሃይማኖት የመጀመሪያዉ ተቃዋሚ «መንፈሳዊ» ዓማዒ ቡድን «ፕሮቴስታንት» በመባል የሚታወቀዉ ድርጅት ተመሰረተ በነዚህ «መንፈሳዊ» ዓማዒያን ድርጅት እምነት አርሱ ፍጹም እግዚአብሔር አምላክ የሆነዉ ኢየሱስ ክርስቶስን «አማላጅ ነዉ» ተብሎ ተካደ ተሰደበ የእመቤታችን ድንግል ማርያም ወላዲተ አምላክነት ተሽሮ ለሕሊና የሚዘገንንና የሚከብድ የማጥላላት ዘመቻ ተደረገባት ቅዱሳንና ጻድቃን ተቃለሉ ተሰደቡ በመንፈሳዊ ሽፋን ለሥጋ የሚመች የአምልኮ ሥርዓት ተስፋፋ ባጠቃላይ አሁን በሺዎች ለሚቆጠሩ የፕሮቴስታን ድርጅቶች መፈጠር መሰረት ተጣሰለ ከላይ ባጭሩ እንደተገለጸዉ የክርስትና ሃይማኖትና እምነት ሊለያይ የቻለዉ ግለሰቦችና ቡድኖች በሥጋና ደም ስሜታቸዉ በመመራት በዚህ ስሜታቸዉ ደግሞ የዲያብሎስ መንፈስ በመግባትና በመቆጣጠር ወደ ጥርጥርና ክህደት ስላስገባቸዉ ነዉ አንዲሁም ለሥጋዊና ለመንፈሳዊ ወንበር የበላይነትና ለግል ጥቅም ሲሉ ዛይማኖትንና አምነትን ሽፋን አድርገዉ የራሳቸዉን የግልና የቡድን ዓለማ ለማሳካት ሲሉ ነዉ ክፍፍልንና መለያየትን ያመጡት በዚህ ክፍፍልና መለያየት ምክንያት ደግሞ ከእነሱ በበለጠ ሁኔታ በሥጋና በደም ስሜታቸዉ የሚመላለሱ ትዉልዶች በመፈጠራቸዉ ምክንያት የዲያብሎስ መንፈስ ይህንኑ ስሜታቸዉን በመጠቀም ከ ተኛዉ ክፍለ ዘመን ወዲህ ሥጋዊዉንና መንፈሳዊዉን ወንበር እንዲለያዩ በማድረግ ዲያብሎስ ሥጋዊዉን ወንበር ሙሉ በሙሉ በመቆጣጠርና ለአርሱ ሙሉ አገልግሎት በማዋል አሁን ላለዉ የመጨረሻ ክህደትና ዓመፃዓ አንዲሁም ርኩሰት ሕይወትና ተግባር አዉሉታል በዚህም ምክንያት በሥጋዊዉ ወንበር ላይ ተቀምጠዉ እንደ ልቡ የሚሆኑትን ፖለቲከኞችን በማዘጋጀትና በመመልመል ፈቃዱን በአራቱም ማዕዘን እያስፈጸመ ይገኛል አሁን ግን እግዚአብሔር ስለተመረጡት ሲል ይህ የባለጊዜነት ዘመኑን ሊሽረዉ የወሰነና ሥጋዊዉን ወንበርና መንፈሳዊዉን ወንበር ተዋሕዶ በመንፈስ ቅዱስ የሚመራ ይሆናል ለዚህ ዉሳኔዉና ተግባሩ እንቅፋት የሚሆኑትንና በአዉነተኛ ንስሐ አልመለስ የሚሉትን ሕሊናቸዉን ያደነደኑ የዓመፃ ልጆችንና የእነሱን ተባባሪዎችን ከምድር በተለያየ ቁጣዉ የሚያጸዳቸዉ የሚጠርጋቸዉ ይሆናል ከዚያም ቤተሕዝቡን ቤተክህነቱን ቤተ መንግሥቱን በአንድ ላይ በማዋሐድ በመንፈስ ቅዱስ እንዲመራ ያደርጋል ስለዚህ ለምድራዊዉ ሆነ ለሰማያዊዉ የእግዚአብሔር መንግሥት ለመብቃት ከእያንዳንዳችን የሚጠበቀዉ ራሳችንን ለእዉነተኛ ንስሐ ማብቃትና በአዉነተኛ ሕይወት መመላለስ ብቻ ነዉ ከዚያ ዉጭ የራሳችንን ከንቱ ሥጋዊ መጠበብ ብናደርግና የአግዚአብሔርን ፈቃድ ለማስቀረት ወይንም ለማዘግየት ብንሞክር አይቀጡ አቀጣት ተቀተን ተዋርደን ፍዳችንን ተቀብለን ነዉ ወደ ሁለተኛዉ መቀጫ ቦታ የምንሄደዉ ምክንያቱም እግዚአብሔር የወሰነዉንና ያቀደዉን ማንም ሊሽርና ሊለዉጥ እንዲሁም ሊያስቀር አይችልምና በመሆኑም አቅማችንንና ተራነታችንን አዉቀን እጃችንን ለእግዚአብሔር መስጠትና ለፈቃዱ መሰለፍ ነዉ የሚጠበቅብን እንጂ ከአርሱ ፈቃድ በተቃራኒ ብንቆምና ብንላተም የምንጎዳዉ አኛዉ ነን ከክርስትና እምነት ዉጭ ያሉ ዛይማኖቶችና እምነቶች በብሉይ ዘመን በተለያዩ ግለሰቦችና ቡድኖች የተፈጠሩ አሁን ባለነዉ ዘመንም በተለይ በእስያ አህጉር ዉስጥ ባሉ ሕዝቦች ዘንድ የሚታመኑና አምልኮ የሚፈጸምባቸዉ ሲሆኑ ከዚህ በተጨማሪ ከጥንት ዘመን ጀምሮ በተለያዩ አገራትና ሕዝቦች በተለያየ መልክ የሚፈጸሙ የባዕድና የጣዖት አምልኮ አሉ በሐዲስ ዘመን ከእነዚህ ለየት ብሎ በሃይማኖትና በእምነት ደረጃ የተፈጠረዉና በተለይ በመካከለኛዉ ምስራቅ አገራት በአገር አቀፍ ደረጃ ብሔራዊ ፃይማኖት ሆኖ እያገለገለ ያለዉ የእስልምና እምነት ነዉ ይህ እምነት ምንም እንኳን በአንድ አምላክ የሚታመንበት ቢሆንም ያ አንድ አምላክ የተባለዉ እዉነተኛ አምላክ ግን በግልጽ ተክዶበታል ይህ እምነት የተመሰረተዉና የተስፋፋዉ በአንድ ግለሰብና በእርሱ ተከታዮች እንዲሁም የተለያዩ ቡድኖች አማካይነት በስብከት በጦርነት በሰይፍ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ በመሳሰሉት መንገድ በፈቃደኛነትና በግዳጅ ነዉ እዉነተኛዉ ክርስቶስ የመሰረተዉ እምነትና ፃሃይማኖት መስፋፋት ከእስልምና አምነት መስፋፋት መንገድ የሚለየዉ የቀደመዉ ክርስትና ሃይማኖት የተሰፋፋዉ ከመስራቹ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጀምሮ በሐዋርያት በሰማዕታት በመምህራን በጻድቃን አማካይነት በስብከትና በትምህርት እንዲሁም የተለያየ መከራና ስቃይ በመቀበልና መስዋዕት በመሆን ነዉ እንጂ በማስገደድና በሰይፍ እንዲሁም በጦርነት አልነበረም የአስልምና ሃይማኖትና እምነት መስራች የሆነዉ በ ዓም ገደማ የተወለደዉና ተከታዮቹ «ነቢያችን» የሚሉት በመሐመድ አማካይነት ሲሆን እምነቱም ከተለያዩ የብሉይና የሐዲስ ኪዳን እምነቶችና አስተምህሮዎች በመዉሰድና በዘመኑ የነበሩት ትዉልዶች ሊቀበሉት በሚችል መንገድ የተቀነባበረ ነዉ የተለያዩ ባዕድና ጣዖት አምልኮ እንዲጠፉና እንዲወገዱ ያደረገዉ አስተዋጽኦ ከፍተኛ ቢሆንም ለሰማያዊ መንግሥት የሚያበቃዉን መሰረታዊ አምነት የሆነዉን የእግዚአብሔር አንድነትንና ሦስትነትን ስለማይቀበል በዚህም ምክንያት ከአግዚአብሔር ዳግም በመንፈስ የመወለድ ጸጋ የሚገኝበትን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም መጠመቅን ስለማይቀበልና ለሕያዉነት ሕይወት የሚያበቃዉንና ኃጢአት መደምሰሻ የሆነዉን መለኮት የተዋሐደዉን የቅዱስ ቁርባን ሥርዓት የማይቀበል ስለሆነ በእነዚህና በመሳሰሉት ምክንያቶች አማኞቹ ለማያልፈዉ ሰማያዊ መንግሥትና ገነት ሳይበቁ ቀርተዋል ምንም እንኳን በጸሎት በጾም በስግደት በመልካም ምግባር የሚመላሱ አማኞች በዉስጡ ቢኖሩም ዋናዉ የሕይወት መንገድና ራሱ ሕይወት የሆነዉን ኢየሱስ ክርስቶስ መድኃኔዓለምን ከእግዚአብሔርነቱ ባሕርይና ሥልጣን እንዲሁም ክብርና ቅድስና ዝቅ አድርገዉ «አምላክ ሳይሆን የአላህ መልክተኛ ነቢይ ነዉ» በማለት በግልጽ ስለካዱትና አምላክነቱን አምነዉ ባለመቀበላቸዉ ምክንያት ከሕይወት መንገድና ከሕያዉነት ሕይወት ሊርቁ ችለዋል አላስተዋሉትም እንጂ «አላህ» ወይንም የሁሉ ፈጣሪ የሆነዉ እግዚአብሔር ራሱ ኢየሱስ ክርስቶስ ነዉ በመሆኑም አሁን ያለዉ ትዉልድ የእግዚአብሔርን መንግሥት ለመዉረስና ሕያዉ ሆኖ ለመኖር የቀደሙት ወላጆቹ ባለማወቅና ባለማስተዋል አርሱን እዉነተኛ ፈጣሪ ኢየሱስ ክርስቶስን አእንደካዱት አስተዉሎና አዉቆ ነገር ግን ባለማወቅና ባለማስተዋል ስለሆነ ፍርዱ አንደሚቀልላቸዉና በመልካም ምግባርና ፈጣሪን በማፍቀርና በመፍራት ያለፉ ደግሞ በማረፊያ ቦታ አድሉን መጠቀም ከቻሉ የመዳን እድል ሊኖራቸዉ እንደሚችል ተገንዝቦ አሁን ግን አግዚአብሔር ሙሉ እዉነታዉ ለዓለም እንዲገለጽ ስላደረገ አሁን ያለዉ ትዉልድ በዚያዉ ክህደቱ ከጸና የከፋ ቅጣት እንደሚጠብቀዉ ተረድቶ እርሱ «አላህ» የተባለዉ የሁሉ ፈጣሪ አምላክ ከሰማያት ሳይጎል ከአማናዊ ሕዋ ዉስጥ ሳይጎል ዓለምን ከመግቦቱና ከቁጥጥሩ ሳይለይ ባሕርይዉን ብቻ ወስኖ ከእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ የተወለደዉና በአጭር ቁመት በጠባብ ደረት የተወሰነዉ ኢየሱስ ክርስቶስ መሆኑን ሊያምኑና እዉነትን ሊከተሉ ይገባቸዋል ምክንያቱም እያወቀና ሳይዉቅ በዓመፃ ሆነ በክህደት እንዲሁም በርኩሰት ሕይወት የሚመላለስ ሰዉ የሚፈረድበት ፍርድ እንደዚያዉ ይለያያል አዉቆ የሚያምጽ የሚክድ የሚረክስ ሰዉ እጅግ ሊቋቋመዉ የማይችለዉ የቅጣት ፍርድ ነዉ የሚፈረድበት ባለማወቅ የሚያምጽ የሚክድ የሚረክስ ከእዉነተኛዉ ከእግዚአብሔር ፍርድ ባያመልጥም ፍርዱና ቅጣቱ ይቀልለታል እዚህ ላይ እያንዳንዱን የእምነቱን ተከታይ የምመክረዉ መጾሙ መጸለዩ መስገዱ ማመስገኑ ምጽዋት ማድረጉ ለፃዛይማኖት መቅናቱ ፈጣሪን መዉደዱ መልካም ምግባር መያዙ የሚደገፍና የሚበረታታ ሲሆን አምልኮቱን ግን በእዉነትና በመንፈስ እንዲሁም በእዉነተኛ አምልኮ ዉስጥ ሊፈጸም ይገባዋል ምክንያቱም በምድር በምናሳየዉ ከባዕድና ከጣዖት አምልኮ ዉጭ በሚፈጸም አምልኮና መልካም ምግባር እግዚአብሔር ምንም አድሎና መለያየት ሳያደርግ የሕሊና ሰላም እርካታ በረከት የሚሰጥ ቢሆንም የተለየ ሰማያዊ ጸጋን የሚያድለዉና ለሰማያዊ መንግሥቱ ሊያበቃን የሚችለዉ ደግሞ በእዉነተኛ እምነት ዉስጥ ሆነን በመንፈጽመዉ የእዉነትና የመንፈስ እምልኮ እንዲሁም በምንፈጽዉ መልካም ምግባርና ሕይወት ነዉ ስለዚህ በነጻ ሕሊናችንንና ፈቃዳችን ተጠቅመን የእግዚአብሔርን ሙሉ እዉነታን ልንቀበልና ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ልንኖርበት ይገባል ራሳችንንም ከመከራ ሥጋና ከመከራ ነፍስ ልናድን ይገባል እንጂ የሥጋና የደም ስሜታችንን ልንከተል አይገባም ጠያቂዉ አገልጋይ አዚህ ላይ በዓለም ዉስጥ በክርስትናና በኢየሱስ ስም በሺዎች የሚቆጠሩ የተለያዩ የእምነት ድርጅቶች አሉ ኢየሱስ ሆነ ክርስትና አንድ አንደሆነ እየታወቀ እንዴት ብዙ ኢየሱሶች ሊመለኩና የተለያየ የክርስትና እምነት ሊፈጠር ቻለ። መላሹ የእግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ በመጀመሪያ አግዚአብሔር ፍርዱ እዉነተኛና ፍትሐዊ አንዲሁም እጅግ ጥብቅ ነዉ እንኳን እርሱ አግዚአብሔር ይቅርና እዉነተኛ አገልጋዮቹ ነቢያት መምህራን ሐዋርያት ሰማዕታት ጻድቃን እንዲሁም ካህናት ፍርዳቸዉ እንደ እግዚአብሔር ነዉ ምክንያቱም በእነሱ ላይ አድሮ የሚዳኘዉና የሚፈርደዉ እርሱ ነዉና እግዚአብሔር በባሕርይዉ አድሎና ሽንገላ የለዉም ቃሉም የማይለዋወጥና የማያልፍ ነዉ በመሆኑም ቃል ኪዳኑ ሆነ የተስፋዉ ቃል የተጠበቀ ነዉ ቃላት ይገላል ትርጓሜ ያድናል» አንደተባለዉ አግዚአብሔር የተናገረዉን በራሳችን አስተሳሰብ ለራሳችን እንዲመች ካደረግን እአንሰናከልበታለን እንወድቅበታለን አእንጠፋበታለን ማለት ነዉ በመሆኑም በተለያዩ መጻሕፍት ላይ ያለዉን መረዳት ያለብን አንደ መንፈስ ቅዱስ ገላጭነት ነዉ አንጂ አንደ ሥጋና ደም ስሜት መሆን የለበትም ወደ ጥያቄዉ ምላሽ ስገባ አግዚአብሔር እንደ ፈቃዱ ለሚመላለሱ ሰዎች የምሕረት ቃል ኪዳኑ በዘመናት ወይንም በዓመታት የተገደበ አይደለም እግዚአብሔር ቀድሞ በገነት ዉስጥ ለአዳምና ሔዋን ቃል ኪዳን የገባላቸዉ የታዘዙትን ቀላል ትእዛዝ እስከ መጨረሻ ከጠበቁ አነሱና ልጆቻቸዉ ቁጥራቸዉ በምድር ዉስጥ ካሉት ርኩሳን መናፍስ ሰይጣናት ቁጥር እኩል እስከሚሆን ድረስ በገነት ዉስጥ በገነት ሥርዓት በተቀደሰና በደስታ ሕይወት ብቻ ሕያዉ ሆነዉ እንዲሚኖሩና ቁጥራቸዉ እኩል በሚሆንበት ጊዜ ደግሞ በመንግሥተ ሰማያት በሰማያት ዉስጥ እንደ ቅዱሳን መናፍስትመላእክት በሰማያዊ ሥርዓት ሕያዉ ሆነዉ እንደሚናሩ ነበር ነገር ግን ገና አንድ ልጅ እንኳ ካለመኖር ወደ መኖር ሳይመጣ የታዘዙትን ትእዛዝ ሳይጠብቁ ቀረ በዚህም ምክንያት የማይሻረዉ የእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ራሳቸዉ ፈቅደዉና ወደዉ አፈረሱት ራሳቸዉን ለከፋ ቅጣትና ለጉስቁልና ዳረጉ በመጨረሻም የሞት ሞትን ሞቱ ይኸዉም በምድር በሥጋቸዉ በሲኦል በነፍሳቸዉ አይቀጡ አቀጣት ጠቀጡ ተዋረዱ ስለ ቃል ኪዳን ማፍረሳቸዉ የከፋ ዋጋ ከፈሉ ይሁንና ወደ ሕሊናቸዉ በመመለስ ስለ ዓመፃቸዉ እጀግ ተጸጸቱ አነቡ አዉነተኛ ንስሐ ገቡ ቃል ኪዳኑን ለመጠበቅ ፈቃደኛነታቸዉን ለአምላካቸዉ ገለጹ እግዚአብሔርም እዉነተኛ ንስሐቸዉን ተቀብሎ በምድር ዋጋ ቢከፍሉም በነፍሳቸዉ ግን ቃል ኪዳኑ እንደሚጠበቅላቸዉ ማረጋገጫ ተሰጣቸዉ ወደ መጀመሪያ መኖሪያቸዉ ገነትና ወደ መጨረሻ ተስፋቸዉ መንግሥተ ሰማያት ዉስጥ አንደሚያስገባቸዉና ቃል ኪዳኑ አንዳልፈረሰ ገለጸላቸዉ በምድር ዉስጥ በኪዳነ ልቦናበሕገ ልቦና አምላካቸዉን በአዉነትና በመንፈስ በማምለካቻቸዉና ትእዛዙን በመጠበቃቸዉ ምክንያት በአዉነተኛ ንስሐቸዉ ገነት ሊመለሱና ለሰማያዊ መንግሥት ሊታጩ ችለዋል ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ አሁንም ታዲያ የእግዚአብሔር ቃል ኪዳን የሚሰራዉና ተፈጻሚ የሚሆነዉ እንደ ቃሉ ሆነን ስንገኝ ብቻ ነዉ አንጂ በቀደሙት ሆነ በአሁን ወላጆቻችን ጽድቅ ስራ ብቻ ለአግዚአብሔር መንግሥት አንበቃልም አንኳን አኛ አዉነተኛ ንስሐ ያልገባንና ቅዱስ ቁርባን ያልተቀበልን ዓመፀኞች ቀርቶ ወላጆቻችን የመጀመሪያ አካፄዳቸዉን ከእግዚአብሔር ጋር አድርገዉ በመጨረሻ ግን ከእግዚአብሔር ፈቃድ ከወጡና በእዉነተኛ ንስሐ ቅዱስ ቁርባን ካልተቀበሉ በስተቀር የቀድም ጽድቅ ስራቸዉ እንኳን ለእኛ ሊተርፍ ቀርቶ ለአነርሱም ፍርዱን ከማቅለል ዉጭ ለራሳቸዉም አይሆናቸዉም ስለዚህ እግዚአብሔር ለቅዱሳን ቃል ኪዳን የገባላቸዉ ሌሎች በእነሱ ጽድቅ ስራ ብቻ እንዲድኑና በኃጢአት እንዲኖሩ አንዲሁም እንዲመላለሱ ሳይሆን እያንዳንዱ ሰዉ የእነሱን ሕይወት ተከትሎና እነሱ የፈጸሙትን ተጋድሎ እአንዲፈጽም በሕይወቱም እነሱን እንዲመስል ነዉ በብሉይ ዘመን ሆነ በሐዲስ ዘመን እግዚአብሔር ቃል ኪዳኑን ወይንም ትአዛዙን ያልጠበቁትንና ያፈረሱትን ፈርዶባቸዋል ለምሳሌ በግብዕ በባርነት ዉስጥ የነበሩትን እስራኤላዉያን ስለ አባቶቻቸዉ ስለ አብርፃም ስለ ይስሐቅ ስለ ያዕቆብ ሲል ወደ ከነዓን ሊመልሳቸዉ ወዶ በታላቁ ነቢይ በሙሴ መሪነት ከግብፅ ነጻ ቢያወጣቸዉም ቃል ኪዳኑን ባለመጠበቃቸዉና እንደ ፈቃዱ ባለመመላለሳቸዉ ምክንያት ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ከወጡ ታላላቆች ሰዎች ኢያሱና ካሌብ ብቻ ናቸዉ እንደ ቃሉ ሆነዉ በመገኘታቸዉ ወደ ከነዓን ምድር የገቡት ሌሎቹ በዓመፃቸዉ በክህደታቸዉ በርኩሰታቸዉ ምክንያት በመንገድ ላይ ረግፈዉ ቀርተዋልፁ እግዚአብሔር ለንጉሥ ዳዊት ሆነ ለንጉሥ ሰለሞን መንግሥታቸዉን እስከ መጨረሻ ድረስ አእንደሚያጸናላቸዉ ቃል የገባላቸዉ ቢሆንም በንጉሥ ሰለሞን ዘመን ቃል ኪዳኑን ስላፈረሰና ስላልጠበቀ አንደ ትአዛዙ ሆኖ ስላልተገኘ እንዲሁም በሁለተኛዉ ትዉልድ በሮብዓም በከፋ መልኩ ዓመፃ ስለተፈጸመ መንግሥቱ ለሁለት ሊከፈልና በኋላም ዓመፃቸዉ በመክፋቱ ምክንያት ሕዝቡ ለምርኮና ለባርነት ተዳርገዋል በአዲስ ዘመንም አንደ ክርስትናዉ ሆነዉ ያልተገኙ መንግሥታት ቡድኖች ድርጅቶች ግለሰቦች በተለያየ መንገድ ቅጣት ሊደርስባቸዉና አንደ ዓመፃቸዉ ደረጃ ዋጋ ሊከፍሉ ችለዋል በአዉነተኛ ንስሐ እአስካልተመለሱና እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ አስካልተመላለሱ ድረስ አሁንም ወደፊትም ስለ ዓመፃቸዉ ስለ ክህደታቸዉና ስለ ርኩሰታቸዉ ዋጋ ይከፍላሉ አሁን ያለነዉ ትዉልድም እንደ እግዚአብሔር ቃል ኪዳን ሆነን ካልተገኘን በምድርም በሰማይም ፍዳችንን አእንቀበላለን ዋጋም እንከፍላለን አንጂ በአንዱ ጽድቅ አኛ በብልጣብልጥነትና በአቋራጭ መንገድ በኃጢአትና በበደል በግፍ እየተመላለስን የአግዚአብሔርን መንግሥት አንወርስም እዉነተኛ የቅዱሳንና የጻድቃን ወዳጆች ከሆንና በስማቸዉ የማንነግድ የማናላግጥ ከሆነ ለአዉነተኛ ንስሐና ለቅዱስ ቁርባን እንድንበቃ አድርገዉ ለእግዚአብሔር መንግሥት ያበቁናል በስማቸዉ ብቻ የምንነግድና በዓመፃ ሕይወት የምንመላለስ ከሆነ አኛም እንዳላገጥን ተላግጦብን ለሲኦልና ለገፃሃነመ አሳት ፍርድ ነዉ የምንበቃዉ እንጂ እግዚአብሔርን ሆነ ቅዱሳንን እንዲሁም ጻድቃንን ልናታልል አንችልም አግዚአብሔር በኦሪት ዘጸአት ምእራፍ ቀጥር ላይ «በሚጠሉኝ እስከ ሦስተኛና እስከ አራተኛ ትዉልድ ድረስ የአባቶችን ኃጢአት በልጆች ላይ የማመጣ ለሚወዱኝ ትእዛዜንም ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትዉልድ ድረስ ምሕረትን የማደርግ እኔ እግዚአብሔር አምላክህ ቀናተኛ አምላክ ነኝ» ይላል ታዲያ ይህ የሚያሳየን የእግዚአብሔር ቁጣ አጅግ ዉሱን አንደሆነ ነገር ግን ምሕረቱ እጅግ እጅግ ብዙ መሆኑን ነዉ እንጂ አባት በዓመፃ ሕይወት ቢመላለስ ልጅ ደግሞ እግዚአብሔር ደስ በሚሰኝበት ሕይወት ቢኖር ስለ አባቱ ዓመፃ የሚኮነንና የሚቀጣ አይደልም እንዲሁም እስከ አንደኛዉ ሁለተኛዉ ሦስተኛዉ አራተኛዉ ትዉልድ በዓመፃ ሕይወት ቢመላለሱና አምስተኛዉ ትዉልድም በዓመፃዉ ቢቀጥል እስከ ሦስትና አራት ትዉልድ ስለተባላ አምስተኛዉ በምሕረት ይታያል ማለት አይደለም በሌላ በኩል ደግሞ አባት እግዚአብሔርን አስደስቶ በምሕረት ለእግዚአብሔር መንግሥት በመብቃቱ ልጅ ደግሞ በአባቱ ተቃራኒ ሕይወት በኃጢአት ቢኖር እግዚአብሔር «አስከ ሺህ ትዉልድ ምሕረት አድርጋለሁ» ስላለ ስለ አባቱ ሲባል ምሕረትን ያገኛል ማለት አይደለም እንዲሁም እስከ ሺህ ትዉልድ ድረስ ትዉልዱ አግዚአብሔር በሚደሰትበት ሕይወት በመመላለሱ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ምክንያት ምሕረት አግኝቶ አንድ ሺህ አንደኛዉ እግዚአብሔር ደስ በሚሰኝበት ሕይወት ቢመላለስ እስከ ሺህ ትዉልድ ምሕረት አደርጋለዉ ነዉና ያለዉ ከዚያ በላይ ያለ ትዉልድ ምሕረት አይደረግለትም ለማለት አይደለም ሺህ ቁጥር በንስሐ ለሚመለስ ትዉልድ እግዚአብሔር ምሕረቱ ገደብ እንደሌለዉና አንዲሁም ቁጣዉ በሚቆጠር ትዉልድ ላይ ብቻ ሊገለጽ እንደሚችል ነዉ ስለዚህ የእግዚአብሔር ቃል ኪዳን የሚጸናዉ የእርሱም ቃል ኪዳን በአግባቡ ከተጠበቀና እያንዳንዱ አማኝ ሆነ አገልጋይ አንደ እግዚአብሔር ቃል ሆኖ ከተገኘ ብቻ ነዉ እንጂ ማንም ኃጢአተኛ ስለ ዓመፃዉ ሳይጸጸትና ንስሐ ሳይገባ እንዲሁም ከሰማያዊ መዝገብ ላይ ኃጢአቱን የሚያስደመስስለትን መለኮት የተዋሐደዉን ቅዱስ ሥጋና ክቡር ደም ሳይቀበል በምንም ሁኔታ ለእግዚአብሔር መንግሥት አይበቃም ከሲኦልና ከገፃነመ እሳት ፍርድ አያመልጥም እዚህ ላይ አንድ ለማስታወስ የምፈልገዉ አንዳንድ ማስተዋል የጎደላቸዉና ለጨለማዉ ገዥ መንፈስ ተገዥ የሆኑ እንዲሁም እንደ ሥጋና ደም ስሜታቸዉ የሚመላለሱ ሰዎች የሚሉትን የዓመፃና የክህደት ንግግርና ስብከትን ነዉ ይኸዉም አልፋና ዖሜጋ የሆነዉ የሁሉ ፈጣሪና አምላክ የሆነዉን ኢየሱስ ክርስቶስን «አማላጅ ነዉ እያሉ እያላገጡበትና አየሰደቡት ማንኛዉም ለሰዉ የሚያስብ ሕያዉ ፍጥረት ሊያደርገዉ የሚችለዉን ቀላሉን የማማለድ ተግባር «ቅዱሳን ሆኑ ጻድቃን አያማልዱም» በማለት ያ ኢየሱስ ክርስቶስን ያስካደና ያሰደበ የሰይጣናት መንፈስ ቅዱሳንና ጻድቃንንም አሰደቧል አስክዲል የእግዚአብሔር እዉነታ ግን ቅዱሳንና ጻድቃን ቀላሉን ማማለድ ቀርቶ ከባዱን የእግዚአብሔርን ፍርድ መፍረድ ሙሉ ሥልጣን አላቸዉ ይኸዉም የሚወስኑት ሆነ የሚፈርዱት እንደ አግዚአብሔር አድሎ የሌለዉ እዉነተኛና ፍትሐዊ ነዉ ምክንያቱም አርሱ እግዚአብሔር የሚያሳስባቸዉን ነዉና የሚወስኑትና የሚፈርዱት ለዚህ እንደ ማስረጃ ለማቅረብ በሉቃስ ወንጌል በምዕራፍ ጸ ከቁጥር ቿ እስከ ላይ ቅዱስ ገብርኤል ለጻድቁና ለካህኑ ዘካርያስ ከእግዚአብሔር ዘንድ መላኩና ባለቤቱ ቅድስት ኤልሳቤጥ እንደምታረግዝና ልጅ እንደምትወልድ በተናገረዉ ጊዜ እንደ ካህንነቱና ታላቅ ኃላፊነቱ የቀደሙት የአባቶቹንና እናቶቹን የአብርዛምና የሳራን ሕይወት አስቦና የእግዚአብሔርንም ሁሉን አድራጊነት አምኖ ለእግዚአብሔር የሚሳነዉ ነገር የለም» በማለት የመላኩን ቃል መቀበል ሲገባዉ የእግዚአብሔርን የማይሻሻልና የማይለወጥ ቃል ዘንግቶ አንደ ሥጋና ደም ስሜቱ በማሰብ ይህ እንዴት ይሆናል። መላሹ የእግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ ሁላችንም ማወቅ ያለብን ማንም ሰዉ በእዉነትና በመንፈስ ቅዱስ ሆኖ የበለጠ ሲጾም የበለጠዉን ኃይል ወይንም ሰይጣናትን ድል የሚያደርገበት ጸጋ ይላበሳል ስለዚህ ከዓመት ዓመት ቢጾም ነፍሱ ትጠቀማለች እንጂ አትጎዳም ነገር ግን ማንም ስለጾመ ብቻ የእግዚአብሔርና የአመቤታችን ወዳጅ ነዉ ማንም የማይጾም የእግዚአብሔርና የአመቤታችን ወዳጅ አይደለም» ማለት ግን አንችልም ስለዚህ የጽጌን ጾም የማይጾም «የእመቤታችን ወዳጅ አይደለም» ማለት አይቻልም እንዲሁም የሚጾመዉ «እፄ የእመቤታችን ወዳጅ ነኝ» ብሎ ራሱን ማመጻደቅ የለበትም እንኳን የፈቃድ ጾም የሆነችዉን የጽጌ ጾም ቀርቶ በአዋጅ የታወጁትን የገናና የሰኔን ጾም የማይጾሙ ብዙ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት ተከታዮች አሉ ይህም በአራት ምክንያት ሊሆን ይችላል አንደኛዉ የጾምን ጥቅም ባለማወቅ ሁለተኛዉ ቀደም ባለና በሰዎች ዘንድ በነበረ የተሳሳተ አሳተሳሰብና አዉቀት ይኸዉም የገናና የሰፄ ጾም የቄሶች ነዉ» በማለት ሲሆን ሦስተኛዉ ደግሞ በሥጋ ድካምና በስንፍና ነዉ አራተኛዉ ምክንያት በተሐድሶና በመናፍቃን መንፈስ ሕሊናዉ የተበከለና የተመረዘ ሰዉ መሪዉ ሌላ ተቃራኒ መንፈስ ስለሆነ «አኔ በየሱስ ድኛለሁ የሱስ ጾሞልኛል» በማለት በዓመፃ እምነት ምክንያት ነዉ ሌላዉ መታወቅ ያለበት ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ እግዚብሔርን ሆነ አመቤታችንን መዉደዳችን የሚገለጸዉ የእግዚአብሔር ትእዛዝ ስንጠብቅና እንደ ቃሉ ሆነን ስንገኝ ነዉ ለዚህ ብቃት ለመድረስ ደግሞ ሰይጣናትንርኩሳን መናፍስትን ድል አድርገኝ የነፍሳችን ፈቃድ ከሥጋችን ፈቃድ በላይ እንዲሆንና ራሳችንን በሚገባ ለመግዛት እንድንችል ጾም ዋና መሳሪያችን ነዉ ወደ ሥርዓቱ ስንመጣ የተደበላለቀበት ዘመን ዉስጥ ግለሰቦች ወይንም ቡድኖች እንደ ሥጋና ደም ስሜት በሚመላለሱበት ወቅት ዉስጥ ስላለንና አንዳንዶች አስመሳይ አገልጋዮች «አስተዳዳሪ ጸሐፊ ሰባኪ አገልጋይ» ተብለዉ በአርብና በረቡዕ ፍስክ ምግብ ላይ የሚሰለፉ አንዳሉ ሁሉ ያጠበቁ መስሏቸዉ ራሳቸዉ ለራሳቸዉ ሥርዓት ፈጥረዉ የሚመላለሱ አገልጋዮችም አሉ ይህ የተደበላለቀ ሕይወትና ሥርዓት እጅግ በቅርቡ በኢትዮጵያ ትንሣኤ ስለሚስተካከል ከእኛ የሚጠበቀዉ አዉነተኛ ተጠሪዎች በእዉነተኛዉ ወንበር ላይ እአስከሚቀመጡ ድረስ በታወቀዉ እምነትና ሥርዓት ጸንቶ መገኘተ ነዉ ጠያቂዉ አገልጋይ በኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ቅዳሴ ሰዓት በቅዳሴ መዛል ካህኑ እጁን በዉኃ ሲጣጠብ ስለ ቅዱስ ቁርባን አቀባባል የሚያስፈራ ንግግር በካህኑም በዲያቆኑ የሚባል አለ ይህ የሚያስፈራራ አባባል ሰዎች ወደ ቅዱስ ቁርባን እንዲቀርቡ ሳይሆን የሚያደርገዉ እንዲርቁና እንዲፈሩ ነዉ ለዚህ ያሎት አስተያየት ምንድነዉ መላሹ የእግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ እዚህ ላይ በመጀመሪያ ለማለት የምፈልገዉ ነገር አለ ይኸዉም በኢትዮጵያ ተዋሕዶ እምነትና ሥርዓት ዉስጥ የሚታይ የሚደመጥ የሚነበብ ነገር ካለምክንያት አልተደረገም በዚሁ መሰረት አሁን ላለነዉ ትዉልዶች ማስፈራሪያ የሚመስለን ንባብ ሆነ ንግግር በዘመኑ እንዲነበብና እንዲነገር የተደረገበት ምክንያት አለዉ ይኸዉም ሰዎች በድፍረት ሥጋዉና ደሙን ይቀበሉ ስለነበረና አንዳንዶቹ ሥጋና ደሙን እንደ ተራ ነገር ይቆጥሩት ስለነበረ እንዲሁም «ቅዱስ ቁርባኑ ወደ እዉነተኛዉ መለኮት ወደ ተዋሐደዉ ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ ሥጋና ደም አይለወጥም» እያሉ አማኙን ያሳስቱ ስለነበር ነዉ እግዚአብሔር ሰዉን ከሌሎች ሕይወት ካላቸዉ ሆነ ከሌላቸዉ አልቆ የፈጠረዉ ስለሆነ ነገሮችን የማወቅና የማመዛዘን እንዲሁም የመፍረድና የመወሰን ነጻነትና ኃይል አጎናጽፎታል በዚሁ መሰረት አንዳንድ አገልጋዮች አሁን ያለዉ ትዉልድና ይህ ንባብና ንግግር እንዲገባ በተደረገበት ዘመን የነበሩ ሰዎች አንድ ዓይነት አለመሆናቸዉን አስተዉለዉ እንዲሁም ትዉልዱ እንኳን በድፍረት ወደ ቅዱስ ቁርባን ሊቀርብ ይቅርና በተሳሳተ አመለካከት «ከቆረብኩ ዐይኔ ይጠፋል ሰይጣን ይጠጋኛል ሳረጅ ነዉ የምቆርበዉ ወዘተ» እያሉ የራቁት መሆኑን ተገንዝበዉ ያንን ማስፈራሪያ የሚመስለዉን ንባብና ንግግር በመለወጥ በኃጢአቱ የተጸጸተ ንስሐ የገባ ሰዉ ወደ ቅዱስ ቁርባን ይቅረብ ሥጋዉን ያለበላ ደሙን ያልጠጣ የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርስም ሥጋዉን የበላ ደሙን የጠጣ ሕያዉ ሆኖ ይኖራል» በማለት ለአሁን ትዉልድ አሻሽለዉ አቅርበዋል ነገር ግን ሁሉም ለማለት በሚያስችል ደረጃ ያ የቀድሞዉን ንባብና ንግግር ነዉ እስከ አሁን ድረስ የሚያቀርቡትና የሚናገሩት ይህም ከሁለት ምክንያት ይሆናል አንደኛዉ «ስለ ነፍሳት መዳን አንዳች ስሜት የሌላቸዉ አስመሳይ አገልጋዮችና አማኞች ይህን አሻሸዬ ብናገር እንደ ከሃዲና መናፍቅ ይቆጥሩኛል» በሚል ሥጋት ሲሆን ሌላዉ ድግሞ በዘልማድ የሚያገለግል ካህን እርሱ በተለያየ ኃጢአት ተግባር እየተሰለፈ በድፍረት ስለሚቀበለዉ ምእመኑ ወደ ቁርባን ቀረበ አልቀረበ ሥጋና ደሙን ተቀበለ አልተቀበለ አንዳች ስሜት ስለማይሰጠዉ እንዲሁም እያገለገለ ያለዉ እንደ ስራ መስክ ቆጥሮት ነዉ እንጂ ሰማያዊ አገልግሎት መሆኑን ስለማያስተዉል ንባቡ ሆነ ንግግሩ ምእመናን ከሥጋና ደሙ እንደሚያርቅ አያስተዉልም እዉነተኛ አገልጋዮች ግን ከቅዱስ ሥጋዉና ከክቡር ደሙ ዉጭ ያለ ሕይወት የሞተ ሕይወት መሆኑን በሚገባ አስተዉለዉ ለነፍሳት በማዘንና አዉነተኛ አረኛ በመሆን ምአመኑ በአዉነተኛ ንስሐ ወደ ቅዱስ ቁርባን እንዲቀርቡ የሚያደርግ ንባብና ንግግር ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ አንዲቀርብ ማስደረግና በሲኖዶስ ደረጃ አንዲወሰን አንዲሁም ከአሁን ትዉልድ ጋር የማይሄድ ንባብ ሆነ ንግግር ካለ የሚመለከታቸዉ አካላት በእዉነትና በመንፈስ ቅዱስ ሆነዉ እንዲያጣሩ በማድረግ መቀነስ ያለበትን መቀነስ መጨመር ያለበትን መጨመር መስተካከል ያለበትን ማስተካከል መታረም ያለበትም ማረም ይጠበቅባቸዋል ምክንያቱም የአገልግሎቱን ወንበር ለመከበሪያና ጥቅም ለማግኛ የምንጠቀምበትና ስለ ለነፍሳት ድኅነት ሆነ መልካም ሕይወት ስሜት የማይሰጠን ከሆነ አኛ እንደ ዓለማዉያኑ ለሥጋችን ያደርን ነን እንጂ አዉነተኛ የእግዚአብሔር አገልጋዮች «በጎቼን አሰማሩ ጠቦቶቼን ጠብቁ ግልገሎቼን ተንከባከቡ » የተባልን አይደለንም ማለት ነዉ እዚህ ላይ አንድ ምሳሌ በክፋትና በጥላቻ እንዲሁም ባለማወቅን ባለማስተዋል እንኳን በአዋልድ መጻሕፍት ይቅርና በመጽሐፍ ቅዱስ ዉስጥ የገባ እንክርዳድ አቀርባለሁ የመጀመሪያዉ በክፋትና በጥላቻ ከገቡት ወስጥ አንዱ በመዝሙረ ዳዊት ቁጥር ቋል ላይ «ኢትዮጵያ አጆቿን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች» የሚለዉን በኢትዮጵያና በኢትዮጵያዊነት ላይ ጥላቻና በቀል ያላቸዉ በጨለማዉ ገዥ መንፈስ የሚመሩ ሰዎች ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ኢትዮጵያ የሚለዉን ለዉጠዉታል ሌላዉ ባለማወቅና ባለማስተዋል እንዲሁም በሥጋና ደም አዉቀት ምክንያትና ዋናዉን መንፈስ ቅዱስ መሪ ባለማድረጋቸዉ ምክንያት አንዳንድ ኢትዮጵያዉያን ሊቃዉንት በዮሐንስ ወንጌል ምፅራፍ ቁጥር ፀብ ላይ «አንቺ ሴት» የሚለዉን የኀዘን የፍቅር የርኅራቴ የእናትነት አጠራር የሆነዉን «አንቺ ሴትዮ» በማለት የሩቅና የባዕድ አጠራር አድርገዉ አቅርበዉታል በግልጽ እንደሚታወቀዉ እመቤታችን ወላዲተ አምላክ ናት ይህም እናትነቷ ቅዱስ ገብርኤል የአግዚአብሔር ልጅ የተባለዉን ኢየሱስን እንደምትወልድ በነገራት ጊዜ «ለእግዚአብሔር የሚሳዉ ነገር የለም» ብላ «አንደ ቃልህ ይሁንልኝ» ባለች ጊዜ ተረጋግጧል እናትነቷ ደግሞ በምድርም ብቻ ሳይሆን በሰማያት ዉስጥም እስከ ሕያዉነት ዘመን አንድ ቀን ድረስ እንደ እናትነቷ ነዉ የምትከበረዉና የምትመሰገነዉ ለዚህም ነዉ «የኢትዮጵያና የዓለም የመጨረሻ ፍርድ አፈጻጸም ዉሳኔ» በሚል ርእስ በተጻፈዉ የመጀመሪያዉ የእግዚአብሔር መልእክት ላይ በግልጽ በክፍል ሁለትና ሦስት በተለያየ ምዕራፍ ዉስጥ እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን እናቴ የአዳራ እናታችሁ እመቤታችሁ» እያለ የጠራት ይህም የሚያሳየን የአምላክ እናትነቷ አሁንም ያልተሻረ ክብራ አንደተጠበቀ መሆኑን ነዉ ታዲያ «ሴትዮ» ብሎ መተርጎ እንደ ቅርበት የእናትነት ስሜት ሳይሆን የሚያሳየን የባፅድ ወይንም የሩቅ ስሜት ነዉ ይህ ደግሞ በእግዚአብሔር ዘንድ ሞገስና ክብር አግኝታ እንዲሁም ባሳየችሁ ሕይወት ብቃት ተመርጣ የአግዚአብሔር እናት ለመሆን የበቃችሁን አመቤታችንን እርሱ አቅርቧትና አክብራት እያለ እኛ ልናርቃትና እንደ ማትታወቅ ሴት ሴትዮ» እንድትባል የምናደርግ ከሆነ በተዝዋዋሪ ከእግዚአብሔር ሐሳብና ፈቃድ በተቃራኒ አቋም ቆመናል ማለት ነዉ ከዚህ በተጨማሪ ከአረብኛ ወደ ግአዝ በተተረጎመዉ ስንክሳር ዉስጥ «ኢትዮጵያዉያን የራሳቸዉ ኢትዮጵያዊ ጳጳስ እንዲኖራቸዉ ስለጠየቁ መቅሰፍት መጣባቸዉ» በማለት ግብፃዉያን ሥልጣናቸዉንና የበላይነታቸዉን ለማስጠበቅ የጨመሩትን አሁንም ወደ ኢትዮጵያዉኛዐማርኛ ቋንቋ ሲተረጎም በዚያዉ ስሜት ነዉ ይህም የግለሰቦችና ለግል ጥቅማቸዉ በቆሙት ግብፃዉያን የገባ ስለሆነ ይህን የመሳሰሉ ከአዋልድ መጻሕፍት ዉስጥ እንክርዳዱን ከስንዴዉ መለየት ይኖርበታል በመሆኑም እነዚህ የመሳሰሉትን ኢትዮጵያዉያን መምህራንና ሊቃዉንት መሪቸዉን መንፈስ ቅዱስ አድርገዉ በአእዉነትን በመንፈስ ቅዱስ እየመረመሩ እንክርዳዱን ከማንኛዉም ቅዱሳት ሆነ አዋልድ መጻሕፍት እንዲሁም ከተለያዩ ከማንኛዉም የእዉቀትና የጸሎት መጻሕፍት ዉስጥ በማዉጣት ንጹሁን ስንዴዉ ብቻ ለትዉልዱ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል መምህርነቱና ሊቃዉንትነቱ ለዚህ ለአዉነተኛ አገልግሎትና ንጹህን ስንዴ ለማቅረብ ካልዋለ ስም ብቻ ሆኖ የሚያስጠይቀን ይሆናል ማለት ነዉ ጠያቂዉ አገልጋይ አንዳንድ አገልጋዮችና ምእመናን ቡናን መጠጣት እንደ እግዚአብሔር ትእዛዝ ማፍረስ የሚቆጥሩና የተከለከለ ስለመሆኑ ከአዋልድ መጽሐፍት ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ማስረጃ የሚያቀርቡ አሉ በአዉኑ ቡና የሚጠጣ ሰዉ እንድ ኃጢአተኛ ተቆጥሮ ለእግዚአብሔር መንግሥት አይበቃምን። መላሹ የአግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ የአሁን ትዉልዶች በመላዉ ዓለም በአራቱም ማዕዘን በጨለማ በዲያብሎስ ሥርዓት ዉስጥ ስላለን የጨለማዉ ሥርዓት መገለጫዉ ምን አንደሚመስል ማወቅና መለየት አይከብደንም አንዳንዶቹን ብጠቅስ ለምሳሌ በእኛ አገር በኢትዮጵያ በሥጋዉያን ወንበር ከላይ ከአገር መሪዉ ጀምሮ አስከ ገጠር ቀበሌ ገበሬ ማኅበር ያለዉ አስተዳዳሪርነላፊን እምነታቸዉ አብዮታዊ ዲሞክራሲ ነዉ ይህም በግልጽ በእዉነተኛዉ አምላክ የማያምኑ በተዝዋዋሪ የጨለማዉ ገዥ የዲያብሎስ አማኞች ናቸዉ ማለት ነዉ ሌት ተቀን የሚተጉትም የእርሱን ፈቃድ ለመፈጸምና ለማስፈጸም ነዉ ለዚህም ነዉ በተለያዩ ብዙኃን መገናኛ ማስ ሚዲያ ላይ የጨለማዉ ገዥ የዲያብሎስ ስራዎችና ፍሬዎች የሚቀርበዉ ለምሳሌ ብንወስድ ሰዎች ለሕሊናቸዉና ለአምላካቸዉ ታምነዉ በመኖራቸዉና ሕሊናችንን አንሸጥም በማለታቸዉ የሐሰት ምስክርና መረጃ በማቀናበር ሕዝብ እንዲቃወማቸዉና አንዲጠላቸዉ በተለያየ ሚዲያ ቅስቀሳ ይደረጋል ለነፍሳችን ሆነ ለሥጋችን አንዳች ጥቅም የማይሰጡ ሕሊና ማደንዘዣ ትዕይንቶች ይቀርቡበታል የሐሰት ዘገባና ሕሊና ማሸጫ ምስክርነቶች ይታይበታል እዉነቱና የተሰራዉ ሌላ የሚቀርበዉ ደግሞ ሌላ ሰዎችን ለማታለያና ለመደለያ በማስመሰል በተቃራኒ መልኩ ይቀርብበታል አንዱን በአንዱ ላይ ለማነሳሳትና ለመከፋፈል እንዲሁም ጥላቻንና በቀልን ለመዝራት ይጠቀሙበታል ከዚህ በተጨማሪ ቀድሞ በየጥንቆላዉና በሚጎራዉ አንዲሁም ባዕድና ጣዖት አምልኮ በሚፈጸምበት በየምናምንቴ ቦታ ይቀርብ የነበረዉ ዘፈንና ዳንኪራ እንደ ጥበብና እንደ ትክክልኛ ሙያና ተግባር ተቆጥሮ ይቀርብበታል ቅርፊት ሥጋ ለባሹ ሰዉ ይመለክበታል ይገንበታል በአስተዳደርና ማኅበራዊ ሕይወት ስንመለከት ደግሞ በሕዝቡ ላይ አድሎና በደል ይፈጸማል ከዚያም ባለፈ የግፍና የጭከና ተግባር ይፈጸምበታል በሕዝብ ስም እየተነገደ በወንበር ላይ የተቀመጡ ሰዎች ራሳቸዉንና ደጋፊዎቻቸዉን በማበልጸግ ሕዝቡን በረኃብና በችግር ይቀጡታል ለስደት ለእስር ለሞት ይዳርጉታል ሕይወቱን ያጨልሙበታል ከዚህ በተጨማሪ ሕዝቡን እርስ በእርስ እያጣሉና እየከፋፈሉ የሥልጣን አድሜያቸዉን ለማራዘም ከንቱ መጠበብ ያደርጋሉ የተለያዩ የክህደትና የምንፍቅና እንዲሁም የርኩሰት እምነት ያስፋፉበታል ባጠቃላይ ሕዝቡን በሥጋዉም በነፍሱም ፍዳዉን ያበሉታል ራሳቸዉንና መሰሎቻቸዉን ግን ለተንደላቀቀና ለተለየ ክብረት እንዲሁም ግነት ሕይወት ያዘጋጃሉ ይህ የጨለማ ሥርዓት የፈጠራቸዉ ሰዎች የሚፈጽሙት ከብዙዉ እጆግ ጥቂቱ ነዉ የብርፃን ሥርዓት አሁን ያለነዉ ትዉልዶች በየትም ዓለም ስላላየነዉ እንደ ምሳሌ የምናቀርበዉ የለም ነገር ግን እንደ መንፈስ ቅዱስ ገላጭነት የሚሆነዉን ለመግለጽ አንቸገርም በብርፃናዊ ሥርዓት አንደ ጨለማዉ ሥርዓት ለማስመሰልና ሰዎችን ለመሳብ ተግባራዊ የማይሆን ሕግና ሥርዓት በጽድቅና በቅድስና ሕገ መንግሥት ዉስጥ አይኖርም በጽድቅና በቅድስና ሕገ መንግሥት ዉስጥ የሚሰፍረዉ ማንኛዉም ነገር አንዱ ከአንዱ ሳይለይና ሳይበላለጥ በእኩልነት ተግባራዊ ይሆንለታል ወይንም ይሆንበታል በማንም ላይ አድሉና በደል አይፈጸምም ሁሉ በሕግ ፊት እኩልና ተጠያቂ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ይሆናል በሥጋዊ ሆነ በመንፈሳዊ ሕይወት ዉስጥ የሚከናወን የሕዝብና የምእመናን አገልግሎት ግልጽና ተጠያቂነት ያለበት ይሆናል እያንዳንዱ እንደ ሥራዉና ልፋቱ ድካሙና ጥረቱ ዋጋ የሚያገኝ ይሆናል እንዲሁም እያንዳንዱ ለሚፈጽመዉ የዓመፅ የክህደት የርኩሰት ተግባር እንደ ደረጃዉ ፍትሐዊ የሆነ ተመጣጣኝ ዋጋ ይከፍልበታልርይቀጣበታል ማንም ሰዉ ለሕሊናዉና ለአምላኩ በመታመኑ ምክንያት አንዳች ጥቃት ሆነ በደል አንዲሁም በቀል አይፈጸምበትምሱ አዉነተኞችና ቅኖች ስለአዉነት ራሳቸዉን የሚክዱና ስለ አዉነት የሚመሰክሩ ሰዎች እንደ ብቃታቸዉ ደረጃ በአዉነተኛ ሥጋዊ ሆነ መንፈሳዊ ወንበር ላይ ተቀምጠዉ ሕዝቡንና ምአመኑን በአዉነትና በቅንነት ያገለግላሉ ማንም ሰዉ በቀለሙ በነገዱ በዘሩ በጎጡ አንዳች ልዩነትና አድሎ አይፈጸምበትም ጥቃትም አይደርስበትም ማንም ሰዉ በእኩልነት ለሥጋዊ ሆነ ለመንፈሳዊ ወንበር የሚያበቃ ሕይወትና ብቃት ከያዘ እንደ ብቃቱ በማንኛዉም ወንበር ላይ ተቀምጦ ሕዝቡንና ምእመኑን ማገልገል ይችላል በሥጋዊ ወንበርና በመንፈሳዊ ወንበር ላይ የእግዚአብሔርና የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም እንደራሴ ሆነዉ የሚቀመጡት ርአስ ነገሥታትነጉሠ ነገሥትና ርአሰ ሊቃነ ካህናት እጨጌ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፓትርያርክ ልክ እንደ ንጉሥ ዳዊትና እንደ ነቢዩና ካህኑ ሳሙኤል በእግዚአብሔር የሚመረጡና የሚቀቡ ሲሆን ከእነሱ ስር የሚሆኑት ደግሞ ከላይ እስከ ታች ድረስ ያሉት ቤተሕዝቡ ቤተክህነቱ ቤተምልክናዉ በአንድ ላይ በመሆን የሚመርጧቸዉና እንደ ሕይወታቸዉና ብቃታቸዉ ደረጃ የሚመደቡ ይሆናል አያንዳንዱ አስተዳደር ሆነ አከላለል ሕዝቡ የሚጠቀምበት አንዳች የማይጉላላበት መከፋፈልና ልዩነት የማይፈጠርበት ዓመፃዛ ክህደት ርኩሰት የማይነግሥበት ዘረኝነትና ጎጠኝነት የማይታይበት የግለሰብ መመለክና መግነን የሚቀርበት ነዉ ባጠቃላይ እግዚአብሔርም በእዉነትና በመንፈስ የሚመለክበት ሥርዓትና የእግዚአብሔር ፈቃድ ብቻ የሚፈጸምበት ነዉ በኢትዮጵያ ሆነ በዓለም በአራቱም ማእዘን የሚፈጸመዉ የአግዚአብሔር ፈቃድ እንጂ የግለሰብ ወይንም የተወሰነ ቡድን ፍላጎትና ዓላማ አይሆንም እያንዳንዱ ሰዉ በምድርም በረከትን አግኝቶና ተባርኮ ለሰማያዊ ሕያዉ ሕይወት እንዲበቃ የሚያደርገዉ ሥርዓት ነዉ የሚሆነዉ ስለዚህ እያንዳንዳችን ይህን ብርፃናዊ ሥርዓት ነዉ በጸሎትና በተስፋ መጠባበቅ ያለብን አንጂ ግለሰቦች ወይንም ቡድኖች የሚያመጡት የሥጋና የደም ስሜታቸዉ የሚንጸባረቅበት የዲያብሎስ ፈቃድ የሚፈጸምበት መሆን የለበትም በጨለማዉ በዲያብሎስ ሥርዓት እንኑር የምንል ከሆነ ደግሞ በምድርም በሰማይም ፍዳችንን የምናይና የምንቀበል ይሆናል እንጂ ለዲያብሎስ አገልጋዮች ካልሆነ በስተቀር ለሥጋችን አንዳች ጥቅም አናገኝበትም በነፍሳችንም ቢሆን አንደ አግዚአብሔር ፈቃድ ካልተመላለስንና እንደ ቃሉ ሆነን ካልተገኘን በስተቀር ለሰማያዊ አዉነተኛ ሕይወት አንበቃም ጠያቂዉ አገልጋይ በአገራችን ኢትዮጵያ ሆነ በዓለም ዘንድ «ምሁራን» በተባሉት ዘንድና «መንግሥታት» በተባሉት ዘንድ የሚታወቀዉ እርሶ ቀደም ባሉት ክፍሎች ዉስጥ በዝርዝር ከገለጹልን ከመጀመሪያ ሥነ ፍጥረት ጀምሮ እስከ አሁንና እንዲሁም እስከ ዓለም ፍጻሜና ከዚያ በኋላ ስላለዉ ሕይወት ፍጹም ተቃራኒ ነዉ ይኸዉም እርሶ ምድር እያሉ የሚጠሯት ይህች ዓለም ከብዙ ትአልፈትቢሊዮን ዓመታት በፊት እንደተፈጠረችና የሰዉ ዘሮችም ከጦጣ መሰል እንስሳ ከብዙ አእላፋትበብዙ ሚሊዮን ዓመታት በፊት እንደተፈጠሩ ነዉፈ ኢትዮጵያዉያኑ «ምሁራን» የተባሉት ሳይቀር መገናኛ ብዙኃን በእርሱ ቁጥጥር ዉስጥ በሆነዉና ፈቃዱ በሚፈጸምበት በመንግሥት ቴለቪዥንና ሬድዮን እንዲሁም የተለያዩ ሕትመቶች ላይ «ይህዉ ከዚህ ሚሊዮን ዓመታት በፊት የተገኘ የሰዉ አጽም» እያሉና የተለያየ ስም «ሉሲ ድንቅነህ ሰላም ወዘተ» በማለት ሰይመዉ በግልጽ ይቀርባል እንደ ታላቅ ግኝት ተቆጥሮ በዓለም ጭምር ይዘገባል በእዉኑ የዚህች ዓለም ዘመንና የሰዉ ዘሮች ዘመን በቢሊዮንና በሚሊዮን የሚቆጠር ነዉ ወይ። መላሹ የእግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ ለዚህ ጥያቄ ምላሽ እንዲያመቸኝ የኢትዮጵያን ሆነ የዓለምን ሕዝብ በዋናነት በሦስት መልኩ እከፍለዋለሁ አንድኛዉ እግዚአብሔር የለሽ በሆነዉ ምድራዊ ሥርዓት ሕሊናቸዉ በፓለቲካ የተበከለና የተመረዘ ስለሆነ ሙሉ በሙሉ በሥጋና ደም ስሜታቸዉ ብቻ ስለሚመላለሱ የእግዚአብሔር መንግሥት ማለትም ቤተሕዝቡ ቤተክህንቱ ቤተመንግሥቱ በአንድነት ተዋሕዶ በአንዱ መንፈስ ቅዱስ የሚመራበት የቅዱሱ ኪዳን የኢትዮጵያ ሥርዓት ለእነርሱ ተረት ተረትና ቅዥት ነዉ ሁለተኛዎቹ ሰዎች ዓይነት ደግሞ «በፈጣሪ እግዚአብሔር» እናምናለን የሚሉ ነገር ግን እንደ ሥጋና ደም ሰሜታቸዉ የሚመላለሱና ለሥጋና ደም ስሜታቸዉ የሚሆን ምድራዊ ሥርዓት የሚመሰርቱና የሚፈልጉ ናቸዉ ሦስተኞቹ ደግሞ እግዚአብሔርን በእዉነትና በእምነት የሚያመልኩበት ሰማያዊ ሥርዓት የሚፈልጉ ናቸዉ በእያንዳንዱ ዓይነት እንዲሁም የተለያየ አቋምና ሕይወት የሚያራምዱ አሉ በመጀመሪያዉ ዓይነቶች ሕይወት ዉስጥ ያሉ ሰዎች ፓለቲካና ዲሞክራሲ» በሚል ሸፋን የራሳቸዉን የዉሸት አዉነት ፈጥረዉ የሚመላለሱ ሕዝብ ከሕዝብ ጋር የሚያጋጩ የራሳቸዉን ስዉር ዓለማ ለማሳካት አንዱን ከአንዱ ጋር ከማለያየት ከመከፋፈል ከማጋጨት ከማጣለት ከማገዳደል ወደ ኋላ የማይመለሱ ተስፋቸዉ ምድር የሆነች ባጠቃላይ እነ ሆዱና ሥልጣኑ አንዲሁም ጥቅሙ አምላኩ የሆኑ ሰዎች የተሰባሰቡበት ነዉ የተወሰኑት ደግሞ ለሕዝብ ጥቅም አንቆማለን በማለት የተሰለፉ ነገር ግን ሙሉ እዉነታ ያልያዙ የተለያየ አመለካከት የያዙ ሰዎች የተሰባሰቡበት ነዉ በሁለተኛዎቹ ዓይነት ሕይወት ዉስጥ የሚካተቱት ከሕሊናቸዉ በላይ የሆነ አምላክ መኖሩን አምነዉ የሚመላለሱ ነገር ግን በመሰላቸዉ ሕይወትና እምነት ዉስጥ የሚኖሩ ዋና ተስፋቸዉ በሚታይና በሚጨበጥ ነገር ላይ ያደረጉ መንፈሳዊነቱን ከአንገት በላይ የሚፈልጉ ናቸዉነ ጥቅም የሚያገኙበት ከሆነም መንፈሳዊነቱንም የሚገለገሉበት ናቸዉ የተወሰኑት ደግሞ መንፈሳዌነቱ በበላይ ሆኖ የሥጋና የደም ስሜታቸዉን ለማርኪያ የሚጠቀሙበት ከአግዚአብሔር እዉነታ በተቃራኒ ቢሆን እንኳ ከመሰለፍ የማይመለሱ ነገር ግን ሕሊናቸዉ እንዳይወቅሳቸዉ በራሳቸዉ የዉሸት አዉነት መንፈሳዊነት ተላብሰዉ ለሥጋና ደም ስሜታቸዉ የቆሙ ናቸዉ በሦስተኛዉ ዓይነት ሕይወት ዉስጥ የሚካተቱት ደግሞ መንፈሳዊነቱ ቢልቅና የእግዚአብሔር ፈቃድ ብቻ ቢፈጸም የሚመርጡ ነገር ግን አስተሳሰባቸዉና አመለካከታቸዉ ካለዉ ነባራዊ ሁኔታ ጋር ስለሆነ ከንቱ ሥጋዊ መጠበብን እያደረጉ የራሳቸዉን የሥጋና የደም ስሜት ፈቃድ ከመንፈሳዊ ፈቃድ ጋር ደበላልቀዉ የሚመላለሱ ናቸዉ የተወሰኑት ደግሞ መንፈሳዊነቱ መላቁን ብቻ ሳይሆን የሚመኙት እግዚአብሔር የራሱን መንግሥት እንዲያጸናና በአራቱም ማእዘን የእርሱ ፈቃድ ብቻ አንዱፈጸም የሚፈልጉ ከሌሎች ሰዎች ቁጥር አንጻር እጅግ እጅግ ጥቂት የሆኑ ሰዎች ናቸዉ ወደ ጥያቄዉ ምላሽ ስመጣ አግዚአብሔር የለሸ ሥርዓት ዉስጥ የሚመላለሱ ሰዎች የአግዚአብሔርን እዉነታ ባይቀበሉና ለተግባራዊነቱ ባይሰለፉ አንዳች አያስደንቅም ምክንያቱም ተስፋቸዉ ምድር ስለሆነች «አንብላ እንጠጣ እንዝፈን እንጨፍር እንዝናና ሥጋችን ይድላዉ ይመቸዉ ሞተን በስብሰን ስለምንቀር አስከምንሞት ድረስ እንደ ሥጋና ደም ስሜታችን እንደልባችን እንመላለስ» የሚሉ ናቸዉ ምናልባት እግዚአብሔርን የማወቅ አድል ቢገጥማቸዉ ከስም አማኞች በላይ ለአግዚአብሔር ሊታመኑና እንደ ፈቃዱ ሊመላለሱ ይችላል የተወሰኑት ደግሞ በዚሁ ሥርዓት ዉስጥ ለሰዉ ልጆች ደኅንነት ሆነ መልካምነት ጥብቅና የሚቆሙ ሰዎች ቢሆኑም አንደ ሥጋና ደም ስሜታቸዉና አዉቀታቸዉ ስለሚመላለሱ ከአግዚአብሔር እዉነታ ጋር ሊጋጩና ለጥፋት ሊሰለፉ ይችላሉ ነገር ግን ለሕሊናቸዉ ታምነዉ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ የሚኖሩ ናቸዉ እነሱም ተስፋቸዉ ምድር ስለሆነ ከዛ ባለፈ አያስቡም ልፋታቸዉም ጥረታቸዉም ትግላቸዉ ለቅርፊት ሥጋና ለምድራዊ ሕይወት ብቻ ነዉ በመሆኑም እነሱም የእግዚአብሔር እዉነታን ባይቀበሉና ለፈቃዱ ባይሰለፉ አያስደንቅም ይልቁኑ እነዚህ የእግዚአብሔርን ህልዉና የማወቅ እድሉ ቢያጋጥማቸዉ በቆራጥነት ለእግዚአብሔር ፈቃድ ሊሰለፉ ይችላሉ ሌላዉ መንፈሳዊነቱን ለሥጋና ደም ስሜታቸዉ ማርኪያ የሚጠቀሙ ሰዎች እዉነተኛዉ የሕይወት መንገድ የጠፋባቸዉና አንዲሁም በአዉነተኛዉ የሕይወት መንገድ ዉስጥ ሆነዉ ነገር ግን የእግዚአብሔርን ፈቃድ በሚገባ ያላስተዋሉ አንደ ሥጋና ደም ስሜታቸዉ የሚመላለሱ ናቸዉ ምናልባት ራሳቸዉን ከትዕቢትና ከዓመፃ ለይተዉ እንዲሁም በአግዚአብሔር ፊት ራሳቸዉን ዝቅ አድርገዉ ለአግዚአብሔር ሙሉ አዉነት ለመሰለፈ ከተዘጋጁ አግዚአብሔር ወደ ሙሉ አዉነት ዉስጥ ሊያስገባቸዉና ፈቃዱን ሊያስፈጽማቸዉ ይችላል የስም አማኞች ደግሞ ምንም እንኳን የእግዚአብሔርን ህልዉና ቢያምኑም ቅድሚያ የሚሰጡት ለሥጋና ደም ስሜታቸዉ ስለሆነ የእግዚአብሔርን ሙሉ አዉነት ለመቀበልና ለማመን የሚቸገሩ በራሳቸዉ የዉሰት እዉነት ሕይወት የሚመላለሱ ስለሆነ የእግዚአብሔርን ሙሉ እዉነታ ከራሳቸዉ ሥጋና ደም አዉቀት አንጻር ስለሚገመግሙ የአግዚአብሔርን ሙሉ አዉነት ሊያጣጥሉና «አንቀበለዉም» ሊሉ ይችላል ምናልባት ከስም አማኝነት ወተዉ በእዉነትና በመንፈስ ቅዱስ ማምለክ ከጀመሩ ለሙሉ እዉነት ሊሰለፉ ይችላሉ የተወሰኑ ሰዎች ደግሞ መንፈሳዊነቱን እየፈለጉ ነገር ግን የእግዚአብሔርን ሙሉ እዉነት ከራሳቸዉ ሥጋና ደም ስሜት ጋር እየቀየጡ የሚመላለሱ ከዛም ባለፈ የእግዚአብሔር ሙሉ እዉነታን «አንቀበልም አንቃወማለን ተመሳስሎ ኑሮን እንደግፋለን ከራስ በላይ ነፋስ በሆነ ሕይወት ነዉ የምንመላለሰዉ ወዘተ» በማለት የሚመላለሱ በአዉነተኛዉ የሕይወት መንገድ ዉስጥ ያሉ ሰዎች ናቸዉ እነዚህ ሰዎች በአርግጥ ሊያስገርሙን ይችላል ምክንያቱም ለሰማያዊ ሕይወት የሚያበቃዉን ጠባቡን መንገድ አእያወቁ የጨለማ መንገዶችን «የሕይወት መንገድ ናቸዉ» ተብሎ እየተኖረባቸዉ እየተመለከቱ ለጊዜያዊ ሥልጣን ጥቅም ክብር ዝና ድጋፍ ወዘተ ሲሉ የዓመፃዉን የክህደቱን የርኩሰቱን ሕይወትና አምነት እንደ ሕይወትና እምነት ተቀብለዉ ትዉልዱ በእግዚአብሔር ሙሉ እዉነት ላይና በቅዱሱ ኪዳን ላይ እየፈጸመ ባለዉ ዓመፃና ክህደት አንዲሁም የአምልኮ ምንዝርና እንዲጸና በማድረጋቸዉ ነዉ በአንደዚህ ዓይነት ሕይወትና አቋም የሚመላለሱ ሰዎች ናቸዉ የእግዚአብሔርን ቃል አየጠቃቀሱ የእግዚአብሔርን ትአዛዝና መልእክት የሚያጣጥሉት የሚንቁት ሕሊናቸዉን በማደንደን ከእግዚአብሔር ሙሉ አዉነታ በተቃራኒ ተሰልፈዉ የዲያብሎስን ሥርዓት ለማጽናት በእግዚአብሔር ስም የሚነግዱት ይህን ሕይወት የተላበሱ ሰዎች ልክ እንደ ጸሐፍት ፈሪሳዉያን አይሁድ ካህናት አምላካቸዉና ፈጣሪያቸዉ አዛዉ አጠገባቸዉ እያለ «እናመልከዋለን» የሚሉትን አምላክ ንጉሣቸዉ መሪያቸዉ አስተዳዳሪያቸዉ የበላያቸዉ ማድረግ ሲገባቸዉ ኢየሱስ ክርስቶስን ለማስናቅና ለማዋረድ እንዲሁም በደልና ግፍ ለማስፈጸም ሲሉ «እኛ ንጉሣችን ፍጡሩ ሰዉ የሆነዉና አንቀጥቅጦና ረግጦ የሚገዛን ቄሣር ነዉ አንጂ ክርስቶስ አይደለም» በማለት በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ ግፍና ስቅላት እንዲፈጸምበት እንዳስደረጉት እንደ ሥጋና ደም ስሜታቸዉ ያገለገሉ አንደነበሩት አስመሳይ አገልጋዮችና አማኞች ዓይነት ናቸዉ እነዚህ አስመሳይ አገልጋዮችና አማኞች ኢየሱስ ክርስቶስ ንጹህ አንዳች በደልና ኃጢአት እንደሌለበት አእያወቁ ጴላጦስም መርምሮ አንዳች በደል አንዳላገኘበት እየመሰከረ እነሱ ግን ኢየሱስ ከወንበዴዉ በርባን በላይ በደል የፈጸመ ስለሆነ ይሰቀል በርባን ግን ይፈታ» አያሉ ወትዉተዉ እንዳሰቀሉት አሁንም ለጊዜያዊ ሥልጣን ክብር ጥቅም ዝና ድጋፍ ሲሉ ሕሊናቸዉን የሚሸጡ አስመሳይ አገልጋዮችና አማኞች የእግዚአብሔር ፈቃድ እንዳይፈጸምና የእግዚአብሔርን ሙሉ እዉነታ እስከመጨረሻዉ ድረስ አለመቀበል ብቻ አይደለም ከዲያብሎስ ሥርዓት ጋር ወግነዉ የእግዚአብሔርን አገልጋዮችና መልእክተኞችን ለማጥፋት ወደ ኋላ የማይመለሱ የዓመፃ ሰዎች ናቸዉ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ታዲያ ጸሐፍት ፈሪሳዉያን አይሁድ ካህናት የራሳቸዉ በድልና ክህደት አንሷቸዉ የእግዚአብሔር ቁጣ ከእነርሱ አልፎ በልጅ ልጆቻቸዉ ጭምር ላይ እንዲፈጸም በማቴዎስ ወንጌል በምዕራፍ ኗ ከቁጥር ከአስከ ላይ «ጴላጦስም ሁከት እንዲጀምር እንጂ አንዳች እንዳይረባ ባየ ጊዜ ዉኃ አንሥቶ እኔ ከዚህ ጻድቅ ሰዉ ደም ንጹህ ነኝ እናንተ ተጠንቀቁ ሲል በሕዝቡ ፊት እጁን ታጠበ ሕዝቡም መልሰዉ ደሙ በእኛና በልጆቻችን ላይ ይሁን አሉ በዚያን ጊዜ በርባንን ፈታላቸዉ ኢየሱስን ግን ትዉልዳቸዉ መከራንና ስቃይን ስደትን እንዲወርስ አስፈርደዉበታል አሁንም የእግዚአብሔርን ሙሉ እዉነትና መንግሥት «አንቀበልም አንፈልግም እንቃወማለን በምድር የዲያብሎስ ሥርዓት እስከ መጨረሻዉ መቀጠል አለበት ወዘተ» የምንል ሰዎች «አግዚአብሔር ሆይ ይቀር በለን ተሳስተናል ለአንተ መንግሥት ነበር ልንቆምና ልንከራከር የሚገባ የነበረዉ እንዲሁም የዓመፃ የክህደት የርኩሰት ተግባርን ማንንም ሳንፈራና ሳንሸነግል መቃወም ነበረብን አሁን ግን ያንተን ሰማያዊ ሥርዓትህን ዘርጋልን አንተ የመረጥከፃቸዉን አገልጋዮች በእዉነተኛዉ ሥጋዊ ሆነ መንፈሳዊ ወንበር ላይ አስቀምጥልን ወዘተ» አስከምንልና እጃችንን ለእግዚአብሔር እስከምንሰጥ ድረስ የእግዚአብሔር ቁጣዉ በእያንዳንዱ መንግሥት ድርጅት ቡድን ግለሰብ ላይ ይነዳል ያኔ ልክ ስለምንገባ እንኳን በአዉነተኛዉ በቅዱሱ ኪዳን ኢትዮጵያዊ ሥርዓት ዉስጥ መመላለስ የሚገባንና የቅዱሱ ኪዳን ተዋሕዶ ዛይማኖት ዉስጥ ያለን አይደለም በሌላ እምነትና ሕይወት ዉስጥ የምንመላለስ ሰዎች የአግዚአብሔርን መንግሥት የምንፈልግና የዲያብሎስ ሥርዓት ሙሉ በሙሉ እንዲወገድ እግዚአብሔርን በተራችን የምንለምነዉ እንሆናለን እግዚአብሔር «የጨለማዉ ገዥ ተግባርና ንግግር» በሚል ርእስ ባስተላለፈዉ ሁለተኛዉ መልእክቱ በክፍል አንድ በምዕራፍ ዘጠኝ ከገጽ ላይ ስለ ፓለቲካና ስለ ዲሞክራሲ ምንነት እንድናዉቅና ዲያብሎስ በምን መልኩ እየተጠቀመበት እንደሆነ በግልጽ እንድንረዳዉ አቅርቦልናል ይኸዉም «አናንተ «ፖለቲካ ዲሞክራሲ» የሚለዉ ልዩ ቋንቋዬ ስያሜ ያልገባችሁና በተደጋጋሚ ማብራሪያ እንድሰጥበት እየጠየቃችሁ የምታስቸግሩኝ ሰዎች አሁን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ምላሴሼንና ማብራራዬን እኔ የጨለማዉ ገዥ እሰጣችኃለሁሆ ፖለቲካ የሚለዉ ስያሜ የተፈለሰፈዉ በቀጥታ አዉነታ የሚለዉ የአግዚአብሔር እዉነትን ለመቃወምና ስያሜዉንም ጭምር ለመተካት ታስቦ በአግዚአብሔር ተቃራኒ መንፈስ አሳሳቢነትና መሪነት የተፈጠረ ታላቅ ቃል ነዉ በዚህም ምክንያት ሰዎች የዓመፃ የክህደት የርኩሰት አስተሳሰብን ሕሊናቸዉ በቀላሉ እንዲቀበለዉና ወደ ተግባርም ለመፈጸም እንዲቻል እንደ ዶግማና ቀኖና በርዕዮተ ዓለም መልክ አንዲቀበሉት የተደረገ ነዉ ልዩ ጥበብና ፍልስፍ እንዲጨመርበትና ወርቃማ ቃላቶች እንዲካተቱበት የተደረገዉ ሰዎች ተታለዉ ለአኔ ለጨለማዉ ገዥ ፈቃድ ፈጻሚዎችና አስፈጻሚዎች አንዲሆኑ በነጻ ፈቃዳቸዉ አእንዲቀበሉት እንዲመሩበት እንዲተዳደሩበት እንዲታገሉበት እንዲጋደሉበት እንዲፋጩበት እንዲገዳደሉበት እአንዲጨካከኑበት አንዲከፋፈሉበትና እንዲለያዩበት አንድ አንዳይሆኑበት ባጠቃላይ ተስፋቸዉን ምድር አድርገዉ እንዲመላለሱበት ለማስቻልና በመጨረሻም ለታላቁ ለጨለማዉ መንግሥቴ ለማብቃት ታስቦ ነዉ በመሆኑም የምርጦቼ እንደራሴዎቹ መሪዎች ሆነ የባለሟሎቼ ባለሥልጣናት የዉዶቼ ካድሬዎች አንዲሁም ተጠባባቂ አጭዎቼ አስተሳሰብና ዓላማ አግዚአብሔር መፍራት ያለበትንንና ፈቃዱን የሚፈጽሙበትንንና የሚያስፈጽሙበትን ሥርዓት መዘርጋትና ሕዝቡ ምድራዊ በረከት እንዲያገኝ አድርገዉ ለሰማያዊ ሕያዉ ሕይወት ለማብቃት ሳይሆን የእግዚአብሔርን ህልዉና በመካድ «ሰዉ የተገኘዉ ከተፈጥሮ ነዉ በቀስ በቀስ አድገትና ለዉጥ በኢኮልሽን አማካይነት ከጦጣ መሰል አንስሳ ወደ ሰዉ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ተለዉጦ ነዉ ጽድቅና ኮነኔ የሚባል ነገር የለም ሰዉ በዚህች ምድር ሞቶ በስብሶ ይቀራል እንጂ ትንሣኤ ገነት መንግሥተ ሰማያት የሚባል ነገር የለም ወዘተ በማለት በእኔ በጨለማዉ ገዥ ፍልስፍና የሚመሩ ፍጽም ለእኔ ታማኝ ሆነዉ ባሪያዎቼ የሆኑና ሕዝቡም ባሪያዎቼ እንዲሆኑ ሌት ተቀን የሚተጉልኝ የምርጦቼ ምርጥ መሆናቸዉን በዚሁ አጋጣሚ አመሰክርላቸዋለሁ ታዲያ በዚህ ፍልስፍናዬ የተለያዩ ሄፃይማኖቶችና እምነቶችን እንዲሁም የተለያዩ ርዕዮተ ዓለሞች በየጊዜዉ እንደ ፋብሪካ ምርት እንዲመረቱና ሕዝቡም እንዲከፋፈል እንዲለያይ በጥላቻ እንዲተያይ እንዲጣላ እንደ አንድ ልብ መካሪ እንደ አንድ ቃል ተናጋሪ እንዳይሆን አድርጌ ሙሉ በሙሉ በጨለማ ሥርዓቴ እንዲመላለሱ አድርጌያለሁ ስለዚህ ፖለቲካ የምለዉ ቋንቋዬ እጅግ ፍሬ ያፈራሁበት ለሕዝቡም ፍትህ እኩልነት ነጻነት አንድነት ክብር ታላቅነት ብልጽግና ሰላም ዲሞክራሲ ወዘተ ባጠቃላይ ወርቃማ የሆኑ ነገር ግን ወደ ተግባር የማይለወጡ አባባሎችንና ቃላቶችን አጎናጽፌዋለሁ ስለዚህ እያንዳንዱ አባሌና ተከታዬ አንዲሁም ደጋፊዬ ዉለታዬን አሰቦ በየቦታዉ ሐዉልት አቁሞልኝ ሊያመልከኝ እንደሚገባ በዚሁ ትእዛዝና መመሪያዬን ለእንደራሴዎቼና ለባለሟሎቼ ለዉዶቼ አስተላልፋለሁ ታዲያ አደራ የምላችሁ እዉነታ የምትባለዉን ሥርዓት ቤተ ሕዝቡ ቤተ ክህነቱ ቤተ መንግሥቱ በአንድ መንፈስ ቅዱስ የሚመሩበትና ወደ ተግባር ተለዉጦ ሕዝቡ በፍቅር በሰላም በአንድነት በቅን አሳብ በእዉነተኛ ሕይወት በመልካም ተግባር እንደ አንድ ልብ መካሪ አንደ አንድ ቃል ተናጋሪ በሚሆኑበት ባጠቃላይ እግዚአብሔር ደስ በሚሰኝበትና ምድራዊ በረከት በሚያገኙበት ለሰማይዊ መንግሥት በሚበቁበት ሕይወት እንዲመላለሱ እንዳታደርጉ ይልቁኑ ዲሞክራሲ መብታቸዉን ተጠቅመዉ በዓመፃ በክህደት በርኩሰት ሕይወት የሚመላለሱበትን እንዲሁም አድሎ በደል ግፍ ጭከና ወዘተ የሚፈጸምበትን የበለጠዉን ሥርዓት አዘጋጁላቸዉ ሌላዉ ጥያቄያችሁ ስለ ዲሞክራሲ ምንነትና መገለጫዉ ሲሆን ዲሞክራሲ ልክ እንደፖለቲካዉ እዉነታን ለመቃረንና ሰማያዊ ሥርዓትን ለመተካት ያዘጋጀሁት ልዩ ፍልስፍና ቋንቋዬ ነዉ ይህም መሪዎች ሆኑ ባለሥልጣኖች እንዲሁም ካድሬዎች አንደ ዶግማና ቀኖና ተመልክተዉት ሕሊናቸዉን የዓመጻ የክህደት የርኩሰት ተግባር ለመፈጸምና ለማስፈጸም አእንዲቀበለዉ በርዕዮተ ዓለም መልኩ ያዘጋጀዉላቸዉ ሲሆን ዉጤቱም ሕዝቡ በሙሉ ነጻነቱ ተጠቅሞ ከፈለገ «እግዚብሔር የለም» ከፈለገ አግዚአብሔር አለ ብሎ በክፋት በተንኮል በምቀኝነት በትዕቢት በዓመፃ በዝሙት በግብረ ሰዶም በዘፈን በዳንኪራ በጣዖትና ባዕድ አምልኮ በዘረኝነት በጎጠኝነት በአስማት በጥንቆላ በመተት ወዘተ ሕይወት ዉስጥ ምንም ሳይፈራና ሳይሸማቀቅ እንዲመላለስ በማድረግ ለታላቅ ክብር ለማብቃት በማሰብ ነዉ በበላይ ሆፔጌ ዲሞክራሲ ሥርዓት የዘረጋዉላችሁ ታዲያ ይህን የተጎናጸፋችሁትን ዲሞክራሲ መብታችሁን ለመገደብና ብሎም ለማስቀረት ሰማያዊ ሥርዓት ናፋቂዎችን አንዳች እንዳትቀበሉ እንዳትሰሙ እነሱ ከዚህ ከሚጣፍጠዉ ሕይወት ሊለያችሁና እግዚአብሔርን በመፍራትና በማስደሰት እንድትኖሩ አድርገዉ ከስስት ከስግብግብነት ከራስ ወዳድነት ሕይወት ለይተዉ በመተሳሰብ በመረዳዳት በመተዛዘን እንድትኖሩና ሕይወታችሁም በቅድስና እንድትመላለስ ሊያደርጉ ስለሆነ አንዳች እንዳትሰሟቸዉ የሚሉትንም እንዳትፈጽመ ይልቁኑ ሌት ተቀን ኮንደሙን በቴሌቨዥንና በሬድዮን በስብሰባ እያስተዋወቃችሁ ዝሙትን አስፋፉ ከሕፃን እስከ አዋቂዉ ድረስ ነፍሱን በማሳበድ ሌት ተቀን በዘፈኑና በዳንኪራዉ አስጨፍሩት በተለያዩ ትዕይንቶችና ወሬዎች ሕሊናዉን አደንዝኩ ብቻ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ምን እኔ እነግራችኋለሁ እናንተ ከኔ በላይ ሕዝቡ ማድረግ ያለበትን ታዉቃላችሁና እንደማሳስባችሁና አንደምመራችሁ ሁሉን አስፈጽሙልኝ ለጠቅላላ እዉቀት ስለ ፖለቲካና ዴሞክራሲ የዚህን ያህል ካልኳችሁ ለወደፊቱ በዋናዉ መንግሥታችን የበለጠ ማብራሪያ እንደምሰጣችሁ በጨለማዉ ስሜ ቃል አገባላችኃኋለሁ ዋናዉ ለዚያ መንግስት ያብቃችሁ አላለሁ እናንተ ኢትዮጵያዉያን ተራማጅ ኃይሎች የሶሻሊስት የአብዮታዊ ዲሞክራሲ የካፒታሊስት የኢምፔሪያሊስት ወዘተ እግዚአብሔር የለሽ ሥርዓቶችን ለመቀበልና አዉሮፓዊ አሜሪካዊ ኤሽያዊ አረባዊ ሥርዓት ለመዘርጋት ወደ ኋላ የማትሉ የራሳችሁን ኢትዮጵያዊ ሥርዓት ለመዘርጋት ፈቃደኛ ያልሆናችሁ ስለተራማጅ አስተሳሰባችሁና እአንደማንነታችሁ ለመሆን አለመፈለጋችሁ ያለኝን አድናቆት እኔ የጨለማዉ ገዥ ልገልጽላችሁ እወዳለሁ ለወደፊትም በምንም መልኩ ቤተ ሕዝቡ ቤተ ክህነቱ ቤተ ምልክናዉ አንድ ሆነዉ በሚመሩበት የእግዚአብሔር መንግስት ሥርዓት እንዳትዘረጉ ከዘረጋችሁ ግን ከእኔ መንግሥት የምትለዩና የፈለጋችሁትን የዓመጻ የክህደት የርኩሰት ተግባር መፈጸም እንደማትችሉ አሁኑን እንድታዉቁ እፈልጋለሁሆ በዚህም ምክንያት ኃጢአትን ማንገስ ስለማትችሉ የእግዚብሔር ባሪያ ሆናችሁ የምትቀሩና የእኔን የጨለማ መንግሥት ማግኘት ተስኗችሁ ወደ ሰማያዊ መንግሥት ልትገቡ እንደምትችሉ አዉቃችሁ ከእኔ እንዳትለዩ እስከመጨረሻዉ አንድነታችሁንና ኅብረታችሁን ለእኔ ብቻ መግለጽ ይጠበቅባችኋል ያኔ ከአንዱ ወደ አንዱ ወንበር አሸጋግራችኋለሁ ሕሊናችሁን በምታገለባብጡት ብቃት ደረጃ አኔም በዚያኑ ልክ እያገለባበጥኩ ወደፈለጋችሁት ወንበር አደርሳችኃለሁ ታዲያ በኔ ታቃራኒ መንፈስ የሚመሩ ኢትዮጵያ የአግዚአብሔር መንግሥት ናት እያሉ ስለ ሰባቱ ቅዱስ ኪዳናት የሚናገሩትን አትስመሙ የእናንተ የኢትዮጵያ ታሪክ እንኳን ድጸ አይደለም ወ እንኳ አይሆንም ምርጥ እንደራሴዎቹ መሪዎቻችሁና ባለሟሎቼ ባለሥልጣናት እንዲሁም ዉዶቼን ካድሬዎች መጠየቅ ትችላላችሁ በአስተያየት የአንድ መቶ ዓመት ታሪክ አላችሁ ቢባልም ዋናዉ ታሪካችሁ የጀመረዉ በአዲሲቷ ኢትዮጵያ ዘመን ስለሆነ ታሪካችሁ ገና ፃያ ዓመትን አስቆጥሯል እናንተ የአዳም ዘሮች እፄ የጨለማዉ ገዥ ዲያብሎስ እንደ አናንተዉ ሕያዉ የሆንኩ ፍጥረት ነኝ እንደእናንተዉ የማልሞት ከመኖር ወደ አለመኖር የማላልፍ እንደ እናንተዉ የሚያስብ ሕሊና ያለኝ ዘመዳችሁ ነኝ ታዲያ አኔ የሚያስገርሙኝና የሚያስደንቁኝ ጥያቄዎች ሁል ጊዜ በሕሊናዬ ይመላለሳሉ ለምሳሌ ያህል እኔ ምን አድርጌላችሁ ነዉ ሌት ተቀን አኔ የጨለማዉ ገዥ ደስ በምሰኝበት ሕይወት የምትመላለሱት። » ተብሎ አይጠየቅም የንስሐ አድልም አይሰጠዉም ወደ ጥያቄዉ ምላሽ ስመጣ ሐሳዌ መሲህ ወይንም ሐሰተኛ ክርስቶስ ወይንም ሐሰተኛ አምላክ ስለሚባለዉና በዓለም ፍጻሜ ዘመን ለሦስት ዓመት ተኩሉ ለአጭር ዘመን ባለጊዜ ስለሚሆነዉ በተለያየ አምነት ዉስጥ የሚመላለሱ አገልጋዮች ሆኑ አማኞች የሚናገሩና የሚጽፉ ትዉልዱም ጆሮ ሰቶት የሚያዳምጠዉና የሚያነበዉ መሆኑ ይታወቃል የሚያስገርመዉና የሚያሳዝነዉ ለረጅም ዘመን ባለ ጊዜ የሚሆነዉ እግዚአብሔር የሚነግሥበትን ወይንም በአራቱም ማእዘን ፈቃዱ የሚፈጸምበትም ሺህ ዘመን ስለተባለዉ የሚናገርም የሚያስተምርም የሚጽፍም የለም ማለት ይችላል ምክንያቱም አንድም ባለመረዳትና ባለማወቅ አንድም «እግዚአብሔር በምድር ሊነግሥ አይችልም» በሚል በተሳሳተ የሥጋና የደም አዉቀታቸዉ በመመላለሳቸዉ ነዉ በዚህም ምክንያት በአእአዉነተኛዉ የሕይወት መንገድ ያሉ አገልጋዮች ሆኑ ምእመናን ስለ ሺዉ ዘመን ብዙ ግንዛቤ የላቸዉም ነገረ ግን ይህ «ሺህ ዓመት» የተባለዉ ረጅም ዘመንን የሚገልጸዉ አግዚአብሔር ባለጊዜ የሚሆንበትና አዉነተኛ አገልጋዮቹ በእዉነተኛዉ በሥጋዊ ሆነ መንፈሳዊ ወንበር ላይ ተቀምጠዉ በአራቱም ማእዘን የእግዚአብሔር ፈቃዱን የሚፈጽሙበትና የሚያስፈጽሙበት ዘመን ነዉ በቪህ ዘመን የዓመፃ ልጆች ባለጊዜነት ሙሉ በሙሉ ይቀርና የአግዚአብሔር ሕዝቦች ባለ ጊዜ ይሆናሉ አዉነት ትነግሣለች ክህደት ዓመፃ ርኩሰት ይቆማል ቅንነት መልካምነት አዉነተኛነት በዓለም ይሰፍናል የአግዚአብሔርን ፈቃድ ለመፈጸምና ለማስፈጸም የተመረጠችዉ አገርና ሕዝብ ደግሞ ቅዱሱን ኪዳን የጠበቁ እዉነተኛ አገልጋዮችና ሕዝቦች የተገኙባት ኢትዮጵያና ሕዝቦቿ ናቸዉ የሚያሳዝነዉ ደግሞ እነዚህ የእግዚአብሔር ሕዝቦች በአሁን ሰዓት ላይ በዲያብሎስ እንደራሴዎችና አገልጋዮች መከራና ስቃይ እየደረሰባቸዉ ያሉ እንዲሁም ግፍና በደል የሚፈጸምባቸዉ ናቸዉ አንዳንዶቹ በእስር አንዳንዶቹ በመንከራተት አንዳንዶቹ በስደት አንዳንዶቹ በጉስቁልናና በኀዘን ሕይወት ዉስጥ ነዉ ያሉት «የሃይማኖት አገልጋይ ነን» የሚሉት ሳይቀር ከጨለማዉ ገዥ አገልጋዮች ጋር እጅና ጓንት ሆነዉ ዓመፃ ክህደት ርኩሰት እየፈጸሙና እያስፈጸሙ ነዉ እንዲሁም የመንግሥት የተለያዩ ተቋማት ሕዝቡ ሆነ ምእመኑ የኢትዮጵያን ትንሣኤ በተስፋ እንዳይጠባበቁ ቀን ከሌሊት በቴሌቨዥን በሬድዮን በመጽሐፍ በመጽሔት በጋዜጣ ሕሊናዉን እንዲደነዝዝ አድርገዉ የዲያብሎስን ፈቃድ እንደ ልባቸዉ በአራቱም ማእዘን እየፈጸሙና እያስፈጸሙ ነዉ ይህ ብዙ ዓመታትን የሚገልጸዉ «ሺህ ዓመት» የተባለዉ የኢትዮጵያ ትንሣኤ ዘመን ኢትዮጵያ ለዓለም ሁሉ ብርፃን የምትሆንበት በአራቱም ማእዘን የእግዚአብሔርን ፈቃድ የምታስፈጽምበት እአረኛዉ አንድ መንጋዉ አንድ የሚሆንበት የተለያዩና የተከፋፈሉ እንዲሁም በጥልና በጥላቻ የሚፈላለጉ በፍቅር በሰላም በአንድነት እንደ አንድ ቤተሰብ የሚኖሩበት ዘመን ነዉ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ይህ ዘመን የሚያበቃዉም በተለያዩ ዓለማት ዉስጥ የሚኖሩት የሰዉ ዘሮች ነፍስ ድምር ቁጥራቸዉ በምድር ዉስጥ ካሉት ርኩሳን መናፍስት ቁጥር ጋር በሚቀራረብበት ዘመን ነዉ ያኔ ሐሰተኛዉ አምላክ በሰዉ ሥጋ ይገለጻል ዓለምንም ያስታል ለሦስት ዓመት ተኩል ዘመን ብቻ ባለጊዜ ይሆናልሱ ከዚያም ዓመፀኞች ከሃዲያን ርኩሰት ፈጻሚዎችና አስፈጻሚዎች ለወራቶች ያህል በምድርም በእግዚአብሔር መቅስፍት ይሰቃያሉ ይቀጣሉ በመጨረሻም በመቅሰፍት ሞት ለመጨረሻ ፍርድ ወደ ማረፊያ ቦታ ይጠራሉ በተቃራኒዉ ደግሞ በእምነታቸዉ ጸንተዉ የተገኙ አዉነተኛ አገልጋዮችና አማኞች በምሕረት ሞት ወደ ማረፊያ ቦታ ተጠርተዉ በገነት ዉስጥ ከሚኖሩት ጻድቃን ጋር የመጨረሻዉን የእግዚአብሔር የኢየሱስ ክርስቶስን ፍርድ ተመልክተዉ ወደ አግዚአብሔር መንግሥት ወደ ሰማያት ዉስጥ ገብተዉ ሕያዉ ሆነዉ ይኖራሉ በሲኦል ያሉና በዓለም ፍጻሜ ከምድር በመቅስፍት ሞት ከሚጠሩት ዓመፀኛ ነፍሳት «ርኩሳን ነፍሳት» ተብለዉ በምድር ዉስጥ ከሚኖሩት በብዙ ትአልፊት በብዙ ቢለዮንን ከሚቆጠሩ ርኩሳን መናፍስትሰይጣናት ጋር ወደ ገፃነመ እሳት ይጣላሉ በዚያም እስከ ሕያዉነት ዘመን አንድ ቀን ድረስ አንደ ዓመፃቸዉ ደረጃ ፍዳቸዉን ያያሉ እዉነተኛዉን ቅጣት ይቀበላሉ ጠያቂዉ አገልጋይ ሺህ ዓመት የሚለዉ በትክክል ሺህን ቁጥር ነዉ የሚወክለዉ ወይስ ሌላ ትርጉም አለዉ ወይ። መላሹ የእግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ እዚህ ላይ ብዙ የእምነት ድርጅቶች ማለት ራሱ የብዙ አማልክት አምላኪዎች ማለት እንደሆነ መታወቅ አለበት ምክንያቱም አንድ እግዚአብሔር እንዳለ ሁሉ እርሱ የሚመለክበት አንድ አምነት ወይንም ፃይማኖት ብቻ ነዉ ያለዉናነፊ ሰዎች በሥጋና ደም ስሜታቸዉ የሚፈጥሩት እምነት ሆነ ፃይማኖት እዉነተኛ እምነትና ሃይማኖት አይደለም ለዚህም ነዉ መጽሐፍ ቅዱስን እንደ ሥጋና ደም አዉቀታቸዉና ስሜታቸዉ እየተረጎሙ የተሰናከሉትና ያሰናከሉት እንዲሁም እየተሰናከሉና እያሰናከሉ ያሉት የዓለም ፍጻሜ ከላይ የተገለጸዉ መልካሙ ዘመን ሺህ ዓመት የተባለዉ የኢትዮጵያ ትንሣኤና እንዲሁም የሐሳዌ መሲህ ወይንም የዲያብሎስ ዘመን ሦስት ዓመት ተኩልና ዋጋ የሚከፈልበት ወራቶች ሳይመጣ አይመጣም ምናልባት እጅግ በቅርቡ በዓለም ላይ የሚመጣዉ የእግዚአብሔር ቁጣ የዓለም ህልፈት ሊመስል ይችላል ነገር ግን የዓለም ህልፈት ሳይሆን እያንዳንዱ ዓመፃኛ ከምድር የሚጠረግበት የዓመዓ ተግባርም የሚደመሰስበት እንዲሁም መልካሙ ዘመን የኢትዮጵያ ትንሣኤ የሚመጣበት ነዉ «ዓለም በዚህ ዓመት በዚህ ወር በዚህ ቀን ታልፋለች» እያሉ የሚያስተምሩ ሆነ የሚናገሩ በዲያብሎስ መንፈስ የተታለሉና ሸዋጁአታላዩ መንፈስ በሕሊናቸዉ የነገሠባቸዉ ናቸዉ ስለዚህ እንኳን ፍጡሮቹ ሰዎች ይቅርና ፈጣሪ አምላክ ኢየሱስ ክርስቶስ ምልክቶቹን ነዉ የተናገረዉ እንጂ «በዚህ ዓመት በዚህ ወራት በዚህ ቀን ዓለም ታልፋለች » ብሎ አልተናገረም «ክርስቶስ ወደዚህች ምድር መቶ ከቅዱሳኑ ጋር ይነግሣል» እያሉ የሚያስተምሩት ሆነ የሚናገሩት አንዲሁ መሪያቸዉ የዲያብሎስ መንፈስ የሆነና በሕሊናቸዉ ይህ መንፈስ ነግሦባቸዉ አየተጫወተባቸዉ ያሉ ሰዎች ናቸዉ እንዲሁም ክርስቶስን ያላወቁ « ፍጡር ነዉ አማላጅ ነዉ አንድ ኢየሱስ ብቻ ነዉ አብና መንፈስ ቅዱስ የሉም ወዘተ» የሚሉ የክርስቶስ ተቃዋሚና ተሳዳቢዎች ሰዎች ናቸዉ ምክንያቱም ክርስቶስ አግዚአብሔር መሆኑን የሚያምኑ ሰዎች ግን እንደ አግዚአብሔርነቱ በሁሉ ቦታ ንጉሥ መሆኑን ስለሚያዉቁ አንደ ፍጡር የሚነግሥ አምላክ አለመሆኑን በሚገባ ያዉቃሉ አንኳን ክርስቶስ ይቅርና የእርሱ እዉነተኛ አገልጋዮችና አማኞች በዚህች ምድር መኖርን አይፈልጉም ምክንያቱም ለመጥራት ለመንጠር ለመንጣት እንዲሁም በአዳምና በሔዋና በቀደም ዓመፃቸዉ ምክንያት ባደፈና በጎደፈ በጎሰቆለ ባሕርይ አንዲሁም በጉስቁልና ሕይወትና ኑሮ ለመቀጣት ከዚህ በተጨማሪ የእግዚአብሔርን ፈቃድ ለመፈጸምና ለማስፈጸም ካልሆነ በስተቀር አንዲት ቀን በዚህች ምድር መቆየትን አይመርጡም አንዳች መልካም ነገር የሚቀርባቸዉ የሌለና ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ቢሄዱ እጅግ የበለጠዉ ነገር ስለሚጠብቃቸዉ ነዉ ይህም የሚያሳየን ይህች ምድር የእኛ ምድር አንዳልሆነችና ወደ አዉነተኛዉ መኖሪያችን መሸጋገሪያ ድልድይ ብቻ መሆኗን ነዉ ከእኛም የሚጠበቀዉ በዚህች መሸጋገሪያ ድልድይና በዓይን ቅጽበት እድሜያችን ዉስጥ እንደ አግዚአብሔር ፈቃድ መመላለስና ፈቃዱን ብቻ መፈጸም ማስፈጸም ነዉ ክርስቶስ ፈቃደኛ በሆነበት ሰዉ ላይ ሆነ መንግሥት ላይ ነግሦ ሊኖርበት ይችላል ይህም ያ ግለሰብ ወይንም መንግሥት የክርስቶስን ፈቃድ ብቻ ይፈጽማል ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ያስፈጽማል ማለት ነዉ በመልካሙ ዘመን በኢትዮጵያ ትንሣኤ የሚሆነዉም ይህ ነዉ እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ በእዉነተኛ አገልጋዮቹና አማኞቹ ላይ ነግሦ አርሱ ራሱ መሪያቸዉ ሆኖ ፈቃዱን ያስፈጽማል በዚህም ምክንያት አዉነት ትነግሣለች ማለት ነዉ እንጂ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘዉድ ደፍቶ በዚህች ምድር ላይ አይነግሥም መንገሥ ብቻ አይደለም ወደዚህች ምድርም ዳግም ባሕርይዉን ወስኖ አይመጣም ለፍርድ የሚመጣዉም ከዚህች ምድርዓለም ዉጭ «የኢትዮጵያና የዓለም የመጨረሻ ፍርድ አፈጻጸም ዉሳኔ» በሚል ርእስ በተጻፈዉ በመጀመሪያዉ የእግዚአብሔር መልእክት ላይ በመጽሐፍ ሽፋን ላይ በግልጽ እንደሚታየዉ በማረፊያ ቦታ ላይ ብቻ ነዉ በፍርድ ቀን ወደ ማረፊያ ቦታ በአልፍ አእላፋት ቅዱሳን መላእክትና እንዲሁም በቅዱሳን ነፍሳት ታጅቦ ሲመጣ ልክ እኛ አዚህ ሆነን ፀሐይን እንደምንመለከት በዚያን ጊዜ በምድር የሚኖሩ ሰዎች እንደፈቃዱ የሚመላለሱ ሁሉ ይህች ምድርና ማረፊያ ቦታ በተነካኩበት ቦታ ላይ በግልጽ አንደ ጨረቃ እየታያቸዉ በምሕረት ሞት ወደማረፊያ ቦታ ይነጠቃሉ በዚያም የመጨረሻዉን ፍርድ ተቀብለዉ በገነት ካሉት ነፍሳት ጋር በአንድ ላይ ወደ ሰማያት ዉስጥ ይገባሉ በተቃራኒ ደግሞ ሐሳዌ መሲህን የተቀበሉና በዓመፃ በክህደት በርኩሰት ሕይወት ዉስጥ የሚመላለሱት ሰዎች በመቅሰፍት ሞት ወደ ማረፊያ ቦታ ይሄዱና የመጨረሻዉን ፍርድ ተቀብለዉ ይከተሉት ከነበረዉ ከዲያብሎስና ከሠራዊቶቹ ሰይጣናትርኩሳን መናፍስት ጋር እንዲሁም በሲኦል ዉስጥ ካሉት ርኩሳን ነፍሳት ዓመፀኛ ሰዎች ጋር ወደ ገዛፃነመ አሳት ይጣላሉ ጠያቂዉ አገልጋይ ሌላዉ ጥያቄዬ ልክ እንደ ሺህ ዘመንና ሐሳዌ መሲህ የሰዎች መነጋገሪያ የሆነዉ ስለተባለዉ ነዉ ስለ ዕፅፅ የተነገሮትን ወይንም የተገለጸሎትን ቢነግሩን። መላሹ የእግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ አግዚአብሔር በተለያየ መልኩ ነፍሳችንን ከሥጋችን ለይቶ ሊጠራን አንደሚችል ቀደም ብዬ ገልጫለሁ ሞት የምንለዉ ነፍስ ከሥጋ መለየትና ሌላ ረቂቅ አካል ለብሳ በተዘጋጀላት ቦታ መገለጽ እንጂ ህልዉና የሚታጣበት ወይንም ከመኖር ወደ አለመኖር የሚታለፍበት አይደለም ይህ ግንዛቤ እንኳን እግዚአብሔርን በማያመልኩት ዘንድ ቀርቶ አግዚአብሔርንና ትንሣኤን በሚያምኑ ዘንድ በሚገባ የተስተዋለ አይመስለኝም ምክንያቱም የተለያዩ ምእመናን በተለያየ መድረክና ጽሑፍ ሰዉ ከሥጋዉ ሲለይ የሕይወቱ ፍጻሜ አድርገዉ ነዉ የሚያስቡትና የሚገምቱት ትንሣኤ የሚባለዉን በጥርጣሬ ነዉ የሚያምኑት እንጂ በእርግጠኛነት ሕያዋን ነን አንሞትም ወደ ሌላ ዓለም ነዉ የምንሄደዉ» በማለት አይናገሩም ምስክርነትም አይሰጡም ለዚህም ነዉ አንድ ቤተሰባቸዉ ወይንም ወገናቸዉ በሥጋ ሞት ሲለያቸዉ ኀዘናቸዉ መሪሪ የሚሆነዉና አስከ መጨረሻ ድረስ አንደተለዩት አድርገዉ የሚቆጥሩት በአዉነተኛ አምልኮና በትንሣኤ የሚያምን ሰዉ ስለ ሕያዉነቱ እርግጠኛ የሆነ ሰዉ ሞቱን አንዳች አይፈራም ይልቁኑ ከዚህች ጎስቋላ ዓለም እንዲገላገል የሚፈልግና ወደ ፈጣሪዉ ለመሄድ የሚናፍቅ ነዉ በዚህም ምክንያት ሞቱን በናፍቆትና በጉጉት ይጠባበቃታል እንጂ ከቤተሰቡ ከወዳጆቹ ዓላማዉ ከሆነዉ የእግዚአብሔርን ፈቃድ ከመፈጸምና ከማስፈጸም ከመለየቱ ኀዘን ዉጭ አንዳች የተለየ የመረረ ኀዘን አይሰማዉም ስለዚህ ሞት የሚያስፈራዉና እንደ ተለየ ነገር ተደርጎ የሚቆጠረዉ ከሥጋ ሞት በኋላ ያለዉን ሕይወት ለማያምን እንጂ በእኛ በቅዱሱ ኪዳን ተዋሕዶ ፃይማኖታችን ለምናምንና እምነትን ከምግባር ጋር አዋሕደን ለያዝን ኢትዮጵያዉያን ግን ከዚህ ጎስቋላ ዓለም የምንለይበትና ወደ እዉነተኛ መኖሪያ ቦታችን የምንሄድበት የእግዚአብሔር ታላቅ መሳሪያ ነዉ ወደ ጥያቄዉ ምላሽ ስገባ የሞተ ሰዉ ተመልሶ ሰዉ ሆኖ በምድር አይወለድም አያድግም ተመልሶም አይሞትም አንድ ሰዉ በተለያየ ጥሪ ወደ ፈጣሪዉና ፈጣሪዉ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ወዳዘጋጀለት ቦታ የፄደ ሰዉ ተመልሶ ወደ ጎስቋላዋ ምድር አይመጣም ምክንያቱም ጠርቶ ነጥሮ ነቶ አንዲሁም በአዳምና ሔዋን የመጀመሪያ ኃጢአት ምክንያት ባደፈ በጎደፈ በጉስቁልና ባሕርይ እንዲሁም በጉስቁልና ሕይወትና ኑሮ ተቀቶ ስለሆነ ወደ ተዘጋጀለት ቦታ የፄደዉ ዳግም ወደዚህች ምድር ለመንጣት ሆነ ለመንጠር እንዲሁም ለመጥራትና ለመቀጣት አይመጣም ምክንያቱም ድርሻዉንና አገልግሎቱን በሚገባ ፈጽሞ ፄዲልናፊ ከዚህ አንጻር ወደ እግዚአብሔር በምሕረት ሞት ተጠርተዉ የሄዱ ጻድቃንና ቅዱሳን ነፍሳቸዉን ብቃት ደረጃ ላይ በማድረሳቸዉ ስለሆነ የሚጠበቅባቸዉን ድርሻና አገልግሎት በሚገባ ፈጽመዋል ማለት ነዉ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ሲገቡም በምድር በተገለጹበት ግዙፍ ሥጋ አይደለም ከምድራዊ ሕይወት ዉጭ ያለዉ ዓለም ሁሉ ረቂቅ ዓለም ስለሆነ ሕያዋን ፍጥረታት ሁሉ ከምድራዊ ሕይወታቸዉ ዘመን በኋላ ረቂቅ አካልምሳሌያዊ ባሕርይ ተላብሰዉ ነዉ ወደ ረቂቁ ዓለም ገነት ሆነ መንግሥተ ሰማይ እንዲሁም ሲኦል ሆነ ገዛነመ አሳት ዉስጥ የሚኖሩትሱ ግዙፉ ሥጋ ምሳሌያዊ ፍጥረት ነዉና በዚሁ ምድር ዉስጥ ከመኖር ወደ አለመኖር የሚያልፍ ነዉ ነገር ግን በጽድቃቸዉ የተለየ ሞገስና ክብር ያገኙ ቅዱሳን ሰዎች ጻድቅና ቅዱስ መሆናቸዉ እንዲታወቅ ነዉ እግዚአብሔር በምሕረት ሞት የወሰዳቸዉ እንኳን ነፍሳቸዉን ብቃት ደረጃ ላይ ያደረሱት አይደለም በዓለም ፍጻሜ ዘመን በእምነታቸዉና በምግባራቸዉ ጸንተዉ የሚገኙ ሰዎች ሁሉ በምሕረት ሞት ነዉ ወደ ማረፊያ ቦታ ተንጥቀዉ የሚሄዱትና የመጨረሻዉን የእግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስን ፍርድ ተቀብለዉ ወደ መንግሥተ ሰማይ የሚገቡት ይህም የሚያሳየን ይህ ሥጋቸዉ እኛ በምናዉቀዉ መልክ ከነፍስ ተለይቶ መቃብር ዉስጥ ሳይገባ እግዚአብሔር በምሕረት ነፍሳቸዉን ከሥጋቸዉ ለይቶ ረቂቅ አካል የማይሞት የማይፈረስ የማይደማ የማይቆስል ቅዱሳን መላአክት እንደ ተገለጹበት ረቂቅ አካል አልብሶ ነዉ እግዚአብሔር ወደ መንግሥቱ የሚያስገባቸዉ እግዚአብሔር በተለያየ ዘመን የተለያዩ አገልጋዮችንና መልእክተኞችን አስነስቷል እያስነሳም ነዉ ወደፊትም እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ያስነሳል ጻድቁን ሄኖክ ሆነ ነቢዩን አልያስን እንዲሁም ቅዱስ ዮሐንስን ወዘተ የመሳሰሉትን የበቁ ነፍሳትን ያስነሳ አምላክ አሁንም ሆነ ወደፊትም እንዲሁም በዓለም ፍጻሜ ዘመን ለሦስት ዓመት ተኩል ባለ ጊዜ የሚሆነዉ ዲያብሎስ ወይንም ሐሳዌ መሲህ ወይንም ሐሰተኛዉ አምላክ በምድር እንደ እግዚአብሔር እንደ ክርስቶስ በሥጋ ሲገለጽና የተለያዩ የዓመፃ የክህደት እንዲሁም የርኩሰት ተግባር ሲፈጽምና ሲያስፈጽም ለእዉነተኛ ምስክርነት እንደ እነሱ የበቁ ሰዎችን ያስነሳል ቅዱሳንን ይመራቸዉ የነበረዉ መንፈስ ቅዱስ በመጨረሻዉ ዘመንም እዉነተኛ ምስክሮቹን አየመራ ፈቃዱን ያስፈጽማል እግዚአብሔር የሚያዉቃቸዉ የበቁ ነፍሳት ስላሉት በተለያየ ዘመን ያስነሳል እንጂ ድርሻቸዉንና አገልግሎታቸዉን የጨረሱትን ዳግም መከራና ስቃይ እንዲቀበሉ አያደርግም እዚህ ላይ «አነ ኤልያስ እነ ፄኖክ ይመጣሉ አይመጡም» የሚለዉ እዉቀት አንጂ ዛፃይማኖት እንዳልሆነ ለማሳወቅ እወዳለሁ የእግዚአብሔር እዉቀት ብቻ ነዉ ፍጹም እንጂ የሰዉ እዉቀት ዉሱንና የተገደበ ነዉ እግዚአብሔር ሲፈቅድ ነዉ እዉቀት ሆነ ምስጢራት የሚገለጽት አነዚህ እዉቀቶች ሆኑ ምስጢራቶች እንደ መጀመሪያ መልእክት ተቀባዩና አንደ ትዉልዱ አቀባበል ደረጃ ነዉ አግዚአብሔር በዘመኑ የሚያጽፈዉና የሚገልጸዉ ይህን ለማለት የቻልኩት አንዳንድ እዉቀታቸዉን የሚያመልኩና የሚያስመልኩ መምህራን ሆኑ ሊቃዉንት ለእነሱ እዉቀታቸዉና ሊቅነታቸዉ ጣዖት ስለሚሆንባቸዉ ከእነሱ የተለየዉን ወይንም የማያዉቁትን እዉቀት አንደ ሄፃይማኖት ለዉጥ ወይንም እንደ ክህደት በመቁጠር የእግዚአብሔርን ሙሉ እዉነት ለመቀበል ፈቃደኞች አይደሉም እኛ የቅዱስ ኪዳኗ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ዛይማኖት ተከታዮች ዘንድ ሆነ በሌሎች የክርስትና አምነት ተከታዮች ዘንድ የተደበቀ እዉነት አለ እግዚአብሔር በፈቀደ ጊዜ ደግሞ በእዉነተኛ አገልጋዮቹና ባለሟሎቹ አማካይነት ለትዉልዱ ይህ አዉነት እንዲገለጽ አድርጓል ወደፊትም ያደርጋል ይህም በእዉነተኞቹ የእግዚአብሔር አገልጋዮችና እንደራሴዎች እንዲሁም ባለሟሎች አማካይነት በመንፈስ ቅዱስ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ እንዲረጋገጥ ተደርጎ ከእግዚአብሔር በሆነዉ ሙሉ እዉነት አንጠቀምበታለን በአገልግሎታችንም ተግባራዊ እናደርጋለን እንክርዳድ የሆነዉን እዉቀት ደግሞ አንጠቀምበትም ከስንዴዉ እንዲለይ እናደርጋለን በአሁን ሰዓት የተደበላለቀ አዳዲስ አእዉቀቶች እየወጡ ስለሆነ በአዉነተኛዉ የኢትዮጵያ ትንሣኤ ዘመን እዉነተኛ የእግዚአብሔር ባለሟሎችና እንደራሴዎች በሥጋዊ ሆነ በመንፈሳዊ ወንበር ላይ ለአገልግሎት ሲሰለፉ ስንዴዉ ከአንክርዳዱ በይፋ ተለይቶ ስለሚታወቅ እስከዛ ድረስ በሚታወቀዉ አዉቀትና እዉነት ልንጸናና ልንገለገል ይገባል ከእግዚአብሔር ነዉ ተብሎ የቀረበዉን አዉነትንም በእዉነትና በመንፈስ ቅዱስ ልንመረምረዉና ከእግዚአብሔር አዉነት ጋር አንድነት ያለዉን ሕሊናችን ስለሚመሰክርብን በግላችን ልንቀበለዉ ይገባል ነገር ግን በመልካሙ ዘመን በአዉነተኛዉ የኢትዮጵያ ትንሣኤ በአግዚአብሔርና በአመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አዉነተኛ ባለሟሎችና እንደራሴዎች ተረጋግጦ በዐዋጅ ሆነ በመመሪያ እስከሚስተካከል ድረስ በሥጋና ደም ስሜታችን ተነሥተን የቀደመዉ አዉቀት ስህተት ነዉ በዚህ ይተካ በማለት ለዲያብሎስ መሳሪያ በመሆን ክፍፍልንና መለያየትን ማምጣት የለብንም ምክንያቱም ዲያብሎስ ለዘመናት የእዉቀትና የእምነት ክፍፍል አያመጣ ነዉ ትዉልዱን እያሰናከለና ለዓመፃ ለክህደት እያሳለፈ ያለዉ ከእግዚአብሔር አዉነት ጋር አንድነት የሌለዉን ደግሞ መቼም ይሁን መቼ አንደ እንክርዳድነቱ ልንቀበለዉ አይገባም ሌላዉ የእኛ ኢትዮጵያዉያን ታሪክ የሚጀምረዉ ከአዳምና ሔዋን መፈጠርና ወደ አዚህች ምድር ካለመኖር ወደ መኖር ከመጡበት ጊዜ ጀምሮ ነዉ እንጂ አንዳንዶች እንደሚያስተምሩትና እንደሚናገሩት የዛሬ ሦስት ሺህ ዓመት አይደለም የዛሬ ሦስት ሺህ ዓመት ገደማ የመልከጴጹዴቅ ዘር የሆነችዉ ኢትዮጵያዊቷ ንግሥት ማክዳአዜብሳባ ከአብርሃም ዘር ከአስራኤላዊዉ ከዳዊት ልጅ ከሰለሞን ዘር ጋር ዉሕደት የፈጠረትበት ነዉ በዚያን ወቅትም አርሷ ሆነች ሌሎች ኢትዮጵያዉያን አግዚአብሔርን ያመልኩ እንደነበረ የሚገልጽልን በመጽሐፈ ነገስት ቀዳማዊ ምዕራፍበዐ ቁጥርየሀ ከእስከ እንደተጻፈው ንጉሥ ሰለሞን በባለጠግነትና በጥበብ ከምድር ነገሥታት ሁሉ በልጦ በነበረበት ዘመን የሳባምየኢትዮጵያ ንግሥት የነበረችዉ ማክዳ በእግዚአብሔር ስም የወጣለትን የሰለሞንን ዝና በሰማች ጊዜ ወደ አርሱ የመጣችዉና «ንጉሥጮንም አለቸው ስለ ነገርህና ስለ ጥበብህ በአገሬ ሳለሁ የሰማሁት ዝና አውነት ነው እኔም መጥቼ በዓይኔ እስካይ ድረስ የነገሩኝም አላመንሁም ነበር ጥበብህና ስራህ ከሰማሁት ዝናህ ይበልጣል በፊትህ ሁል ጊዜ የሚቆም ጥበብህንም የሚሰሙ ሰዎችህና እነዚህ ባሪያዎችህ ምስጉኖች ናቸው አንተን የወደደ በእስራኤል ዙፋን ያስቀመጠህ አምላክ እግዚአብሔር የተባረከ ይሁን እግዚአብሔር እስራኤልን ለዘላለም ወድዶታልና ስለዚህ ጽድቅና ፍርድ ታደርግ ዘንድ ንጉሥ አድርጎ አስነሳህ መነገስት ቀዳማዊ ምዕራፍ ከቁጥርሀ ከአስከ በማለት ነበር በሕገ ልቦናበኪዳነ ልቦና እግዚአብሔርን የምታመልክ እንደነበረች የሚገልጸዉን ምስክርነት የሰጠችዉ ታሪካችን ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊነትን ለማጥፋት የተሰለፉትንና የቅዱሱ ኪዳን ተዋሕዶ ዛፃይማኖታችንን እንደ ምስጥ ዉስጥ ዉስጡን ቦርቡረዉ ባዶ አድርገዉ ለማስቀረትና ለማጥፋት እንዲሁም ለመደምሰስ ቆርጠዉ እንደ ተዘጋጁት የዓመፃ ልጆች እንደሚሉት የመቶ ዓመት ታሪክ አይደለም አንዲሁም «አዲሲቷ ኢትዮጵያ» እያሉ በኢትዮጵያና በኢትዮጵያዊነት ላይ አንደሚያላግጡት የዓመፃ ሰዎች ተከታዮች የፃዛያ ዓመት ታሪክ አይደለም እጅግ ብዙዉን የራሳችንን እንድናቃልልና እንድንንቅ የተደረገዉን ለጊዜዉ ማንሳቱን ልተወዉና አንዷን ብቻ ልጥቀስ ለሥጋዊ ሆነ ለመንፈሳዊ ሕይወታችን የሚጠቅመን እዉቀት መማር ደረጃችን ሊለያይ ቢችልም የመማርና የማወቅ በሥጋዊ ሆነ በመንፈሳዊ ሕይወት የዉዴታ ግዴታ አለብን በዚሁ መሰረት ከጎስቋላዉ ሕይወትና ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ኑሮ ለመለየትና ኑሮዋችንን ለማቅለል የምንጠቀምበትን እዉቀትና የተለያዩ የቴክኖሎጂ ዉጤቶችን መማርና ማወቅ የሚያስፈልገን ሲሆን ነገር ግን ወደ ክህደትና ወደ ዓመፃ የሚመራን ትምህርት ደግሞ አንዳች አያስፈልገንም ነገር ግን እየታየዉ ያለዉ እግዚአብሔር በሚመለክባት አገርና እግዚአብሔር መፍራት ባላቸዉ ኢትዮጵያዉያን ሕዝቦች ዘንድ ግን በነፋስ ሥዕል በቴሌቪዥን በነፋስ ድምዕበሬድዮ እንዲሁም በተለያዩ ትምህርት ተቋማት አሁንም የቻርልስ ዳርዊኒ የክህደት ትምህርት የሆነዉ የዝግምተኛ ለዉጥኢኮልሽን ትምህርት እንደ ትክክለኛ ተቆጥሮ እየተሰጠ ይገኛል እንዲሁም «ሚሊዮኖች እድሜ ያስቆጠረ አፅም ተገኘ» እየተባለ በአገር ዉስጥና በዉጭ ዓለም እየተጋነነ ይቀርባል ይህም «መንግሥት» የተባለዉ የዓመፃ ቡድን የዲያብሎስ ፈቃድ ፈጻሚና አስፈጻሚ መሆንን በግልጽ ያሳያል እዚህ ላይ ለማስታወስ የምፈልገዉ ትዉልዱ የእዉነት ተቃራኒ በመሆነዉ በዉሸትበፖለቲካ ሕሊናዉ እንዲበከልና እንዲመረዝ በመደረጉ ይኸዉ ትዉልዱ የማርክዚስት የሌኒዚስት እንዲሁም የሌሎች የክህደት ፍልስፍና አስተሳሰብ እንዲይዝና ይህንንም የዓመፃ እምነት እንዲያራምድ በመደረጉ ትዉልዱ እንደማንነቱ እንዳይኖርና ሕሊናዉንም እንዲሸጥ ተደርጎ በአዉነተኛ ሕሊና በሚመላሰስ ሰዉ ዘንድ እጀግ የሚያሳፍርና የሚዘገንን ተግባርና ድርጊት እየተፈጸመ ይገኛል ትዉልዱ ነዉሩን እንደ ታላቅነት ክህደቱን እንደ አዋቂነት ዓመፃዉን እንደ ጀብዱ ርኩሰቱን እንደ መልካም ነገር ጉስቁልናዉን አንደ ክብር ቆጥሮት ይመላለሳል ይኖርበታል ጠያቂዉ አገልጋይ አጅግ በቅርቡ በሚመጣዉ በኢትዮጵያ ትንሣኤ በመልካሙ ዘመን በርእስ ነገሥትርንጉሠ ነገሥት ማዕረግና በርእስ ሊቃና ካህናትፓትርያርክ ማዕረግ በሥጋዊ ሆነ በመንፈሳዊ ወንበር ላይ የሚቀመጡት ምን ዓይነት ሰዎች ይሆናሉ ብለዉ ይገምታሉ። መላሹ የአግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ ዲያብሎስ ከባለጊዜነቱ የሚሻርበት ሰዓት ሰለደረሰ በአዳምና ሔዋን ዘሮች ነፍስ ላይ ለመጫወት የማያደርገዉና የማይጥረዉ ጥረት የለም ለዚህም ነዉ የተደበላለቀ አስተሳሰብና ንግግር እንዲኖር እያደረገ ሕዝቡንና አማኙን እየከፋፈለ ያለዉ ያ ብቻ አይደለም ከአግዚአብሔር ቁጣ በኋላ የኢትዮጵያ ትንሣኤ አንደሚመጣና አንዲሁም ከእግዚአብሔር የሆኑትን መልእክት በደንብ ለይቶ ስለሚያዉቅ የብርፃን መልአክ መስሎ ጭምር አማኙን ለማታለልና ለማደናገር እንዲሁም ለመከፋፈልና ለመጣል የመጨረሻዉን የሞት ሽረት ጦርነት እያደረገ መሆኑን ሁሉም ሰዉ ሊያዉቅና ሊያስተዉል ይገባል በዚህን ጊዜ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንዳስተማረን «ብዙ ሐሰተኞች ነብያት ይነሳሉ ብዙዎችንም ያስታሉ ከዓመፃም ብዛት የተነሣ የብዙ ሰዎች ፍቅር ትቀዘትዛለች እስከ መጨረሻ የሚጸና ግን እርሱ ድናል ማቴፀብ ከቁጥርጸጳጀ ከእስከ ባለን መሰረት በእምነታችንና በሥርዓታችን ጸንተን መገኘት ነዉ ከእኛ የሚጠበቀዉ በአሁን ሰዓት ከእያንዳንዱ የሚጠበቀዉ አንደ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነትና ሥርዓት መመላለስ በቅን ሐሳብ በመልካም ተግባር በእዉነተኛ ሕይወት መገኘት ብቻ ነዉ ከዚያ ዉጭ ማንም ሰዉ የማንም ግለሰብ ሆነ ቡድን ተከታይ መሆን የለበትም ዲያብሎስ እንደ ትዉልዱ ስለተራቀቀ እንደ አያንዳንዱ ሕይወትና አመለካከት እንዲሁም አስተሳሰብ ነዉ የሚቀርበዉና የሚፈትነዉ እንኳን በዓለም ያለነዉን አይደለም በገዳምና በዋሻ የዘጉትን ሳይቀር ይፈትናል እንደ ሥጋና ደም ስሜቱ የሚወጣ የሚገባ ሰዉ ካለ ደግሞ ያሰናክለዋል በመሆኑም መስተካከል ያለባቸዉ ነገሮችና አመለካከቶች ቢኖሩ እንኳ በኢትዮጵያ ትንሣኤ ዘመን በአግዚአብሔር ተመርጠዉና ተቀብተዉ በሥጋዊ ሆነ በመንፈሳዊ ወንበር ላይ በሚቀመጡት እንደራሴዎች አማካይነት ስለሚስተካከል በሥጋና ደም ስሜታቸዉ ተመርተዉ ይህ ስህተት ነዉ ይህ እንዲህ ይደረግ ያለበለዚያ ዓመፃ ነዉ ወዘተ» እያሉ አገልጋዩንና አማኙን የሚከፋፍሉና የሚለያዩትን ልንሰማና ልንከተል አይገባም እያንዳንዱ ራሱን ለእዉነተኛ ንስሐ አብቅቶ በቅዱስ ሥጋዉና በክቡር ደሙ ከተወሰነ ሰማይና ምድር ቢደበላለቁ አንዳች የሚሆነዉ ነገር የለም ቢሞትም ወደ አምላኩ እቅፍ ነዉ የሚሄደዉ እንጂ አንዳች የሚቀርበት መልካምና የሚያዓንዓ ነገር የለም እግዚአብሔር ከፈቀደለት ደግሞ ለኢትዮጵያ ትንሣኤ ይደርሳል ሌላዉ በአገልጋዮችና በአማኞች ዘንድ ያከፋፈለና ያለያየ ነገር ካለ የእግዚአብሔር እንደራሴዎች ወደ ወንበር ሲመጡ ያኔ ለሁሉ መፍትሔ ይገኝለታል እኔም ሆንኩ ሌላ ማንም ይሁን ማን ለምን «ከሰማያዉያን መላእክት ጋር በሰማያት ዉስጥ የማመስገን ብቃት ደረጃ ላይ የደረስኩ ሰዉ ነኝ አይልም ከእዉነተኞቹ ከእግዚአብሔርና ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ከአመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አንደራሴዎችና ባለሟሎች በላይ ሊወስን ሆነ ሊፈርድ አይችልም የሁለቱ ዉሳኔና ፍርድ የእግዚአብሔር ዉሳኔና ፍርድ ነዉ ምክንያቱም በምድር ካሉ ሁሉ አልቆ መርጧቸዋልና ቀብቷቸዋልና ከእነዚህ እንደራሴዎችና ባለሟሎች ፍርድና ዉሳኔ የሚያፈነግጥና አንደ ሥጋና ደም ስሜቱ «ይህ ትክክል አይደልም በዚህ ይለወጥ ይተካ»እ ቢል ማንም ሰዉ ሊሰማዉና ሊቀበለዉ አይገባም ምክንያቱም ያለዉ አምላክ አንድ ነዉና ከእርሱ የሆነ ደግሞ አይከፋፈልም አይለያይም ወደ አንድነት ነዉ የሚመጣዉ ባጠቃላይ በአሁን ሰዓት እያንዳንዱ ሰዉ እንደ አግዚአብሔር ቃል ሆኖ በመገኘት በእምነቱና በሥርዓቱ ጸንቶ መገኘት ነዉ የሚጠበቅበት ሌላዉ መታወቅ ያለበት እጅግ እጅግ በቅርቡ በኢትዮጵያ ሆነ በዓለም የሚጠብቀን መልካም ነገር ሳይሆን ጥፋትና መደምሰስ ነዉ ይኸዉም እያንዳንዱ መንግሥት ድርጅት ቡድን ግለሰብ ስለ ዓመፃዉ ስለ ክህደቱ ስለ ርኩሰቱ ዋጋ የሚከፍልበትና የሚቀጣበት ነዉ ኢትዮጵያዉያን ሆኑ የዓለም ሕዝብ እጃቸዉን ለአግዚአብሔር ሲሰጡና በእዉነተኛ ንስሐ ሲመለሱ ነዉ የእግዚአብሔር ቁጣ የሚበርደዉና መልካሙ ዘመን የኢትዮጵያ ትንሣኤ የሚመጣዉ የቅጣቱና የጥፋቱ ዘመን እንደ መመለሳችን ፍጥነት ሊረዝምም ሊያጥርም ይችላል ቶሎ እጃችንን ከሰጠንና እግዚአብሔር የተናገረዉን ተግባራዊ ካደረግን የቁጣዉ ወራት ያጥርልናል በዓመፃችንና በትዕቢታችን ከጸናን ደግሞ ከምድር ተጠርገን እስከምናልቅ ድረስ የቁጣዉ ወራት ይረዝማል ማሳጠሩም ማስረዘሙም የእኛ የአዳም ዘር ነጻ ምርጫና ዉሳኔ ነዉ የነነዌ ሰዎች በሦስት ቀን ዉስጥ ባሳዩት አዉነተኛ ንስሐ የእግዚአብሔርን ቁጣን ማራቅ ችለዋል በኖኅ ዘመን የነበሩ በትዕቢትና በዓመፃ የጸኑት ሰዎች ለአርባ ቀን በንፍር ዉኃ ተቀቅለዋል ከምድር እነሱም መታሰቢያቸዉም ለዘላለም ሊጠፋ ችሏል ሌላዉ ደግሞ «እኔ ነኝ ቴዎድሮስ» እያሉ ተከታይ የሚያፈሩትን አስመሳዮች አትስሟቸዉ አትከተሏቸዉ እንዲሁም «የተለየ ተአምርና ምልክት አሳያለሁና ተከተሉኝ የሚሉ ካሉም አትስሟቸዉ አትከተሏቸዉ በሃይማኖታችሁና በቤተክርስቲያናችሁ ብቻ ጸንታችሁ ተገኙ በሥጋዊ ሆነ በመንፈሳዊ ወንበር ላይ የሚቀመጡት አንደራሴዎች ርአሰ ነገሥቱ ሣልሳዊ ቴዎድሮስና ካህኑ አእጨጌፓትርያርኩ የታወቁና አግዚአብሔር ዉጡ ሲላቸዉ ብቻ የሚወጡ ናቸዉ ቴዎድሮስ» ተብለዉ የሚጠበቁት «ኢትዮጵያ የዓለም ብርፃን» በሚል ርአስ በተከታታይ አምስት መልእክት ያስተላለፉት ናቸዉ እንጂ ሌላ አይደለም እሳቸዉም አግዚአብሔር ባዘጋጀላቸዉ ቦታ ሆነዉ ሁሉን እየተከታተሉና የእግዚአብሔርን ትእዛዝ እየጠበቁ ይገኛሉ እንዲሁም ርእስ ሊቃና ካህናት ፓትርያርክን የሚሆኑትም አግዚአብሔር ባዘጋጀላቸዉ ቦታ ሆነዉ ሁሉን እየተከታተሉና የእግዚአብሔርን ትእዛዝ እየጠበቁ ይገኛሉ ስለዚህ «እገሌ ነዉ ቴዎድሮስ አገሌ ነዉ ፓትርያርክ ወዘተ» በሚለዉ ወሬ ሳንደናገርና ሳንታለል የኢትዮጵያን ቀን በተስፋና በጽናተ መጠባበቅ ይኖርብናል ሌላዉ ማወቅ ያለብ ቅዱሳን መላአክት ሆኑ ቅዱሳን ጻድቃን ሊራዱን ወደ እዚህች ምድር ይመጣሉ እንጂ በሥጋ ተገልጸዉ ሥጋዊ አኗኗር ሆነ ተግባር አይፈጽሙም እግዚአብሔር ካዘዛቸዉና ከፈቀደላቸዉ ካሉበት ቦታ በዓይን ቅጽበት ጊዜ ዉስጥ መተዉ ሊረዱን ሊያጽናኑን ይችላሉ ልክ አናንያ አዛሪያ ሚሳኤልን ቅዱስ ገብርኤል በሰዉ አምሳል ተገልጾ ከነደ አሳቱ እንዳዳናቸዉ የእግዚአብሔር መልአክ የሰናክሬም ሠራዊት ዐአንድ መቶ ሰማኒያ አምስት ሺህ ሠራዊት በቅጽበት ዉስጥ እንዳልነበሩ እንዳደረገ እንዲሁም በታሪክና በትዉፊት እንደሚነገረዉ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጣሊያን ኢትዮጵያን ልትወር በመጣች ጊዜ የቅዱሱን ኪዳን ሕዝብ ለመርዳት በጦርነቱ ቦታ ላይ ተገልጦ ከኢትዮጵያ ሠራዊት ጋር በመሆን የጣሊያንን ወታደሮችን እንዳልነበሩ እንዳደረጋቸዉ ሁሉ በአሁን ዘመንም በተለያየ መልኩ ተገልጸዉ ሊራዱን ይችላሉ እንጂ ቅዱሳን መላእክት ሆኑ የቀደሙት ነቢያት ሆኑ ሐዋርያት እንዲሁም ሰማዕታትና ጻድቃን በሥጋ ተገልጸዉ በዚህች ምድር ዉስጥ አይኖሩም ታላቅ የብርዛሣሃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ በማቴዎስ ወንጌል በምዕራፍ ከቁጥር በአስከ የተጻፈዉን ራሱ እግዚአብሔር በሥጋ ማርያም ተገልጾ የተናረዉን አቀርባለሁ በጠበበዉ ደጅ ግቡ ወደ ጥፋት የሚወስደዉ ደጅ ሰፊ መንገዱም ትልቅ ናዉና ወደ እርሱም የሚገቡ ብዙዎች ናቸዉ ወደ ሕይወት የሚወስደዉ ደጅ የጠበበ መንገዱም የቀጠነ ነዉና የሚያገኙትም ጥቂት ናቸዉ የበግ ለምድ ለብሰዉ ከሚመጡባችሁ በዉሥጣቸዉ ግን ነጣቂ ተኩላዎች ከሆኑ ከሐሰተኞች ነቢያት ተጠንቀቁ ከፍሬያቸዉ ታዉቋቸዋላችሁ ከእሾህ ወይን ከኩርንችትስ በለስ ይለቀማልን። መላሹ የእግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ አስቀድሜ ለማሳወቅ የምፈልገዉ ማንኛዉም ሰዉ በተሰጠዉ ነጻ ሕሊና አመዛዝኖና አገናዝቦ የሚያዋጣዉን የሕይወት መስመር ሊይዝ ይችላል አሁን የምናየዉ ግን መንግሥት ብዙኃን መገናኛን ማስ ሚዲያን ለፓለቲካዉ ዓላማ ማስፈጸሚያ በመጠቀሙና ሙሉ በሙሉ በአርሱ ቁጥጥር ዉስጥ ስለሆነ ክህደቱን እንደ እምነት ርኩሰቱን እንደ ቅድስና ዓመፃዉን እንደ መልካም ነገር አያቀረቡ የትዉልዱን ሕሊና ለሚፈልገዉ ዓለማ ላይ አዉሉታል በዚህም ምክንያት ትዉልዱ ክህደቱን እንደ አምነት ርኩሰቱን አንደ ታላቅ ስራ ዓመፃዉን እንደ መልካም ተግባር ቆጥሮ እየኖረበት ነዉ እኔ ደግሞ እግዚአብሔር ለተለየ አገልግሎት የጠራኝ ስለሆነ እያስመሰልኩና እየሸነገልኩ እንዲሁም ከንቱ ሥጋዊ መጠበብ እያደረኩ አልኖርም አልመሰክርም እንክርዳዱን እንክርዳድ ስዴዉን ስንዴ ነዉ የምለዉ እንጂ ቅርፊት ሥጋ ለባሽን ፈርቼ ክህደቱን እምነት የርኩሰቱን ተግባር ቅድስና ተግባር የዓመፃዉን ተግባር መልካም ተግባር አልልም የተጠራዉበት ዋና ተግባሬ የዲያብሎስን ስራ መግለጽና የእግዚአብሔርን አዉነት መመስከር ብቻ ነዉ ሌላ ሙያና ተግባር የለኝም በዚህ የሚመጣብኝን ፈተና ሆነ መከራ በጸጋና በአኮቴት የምቀበለዉ ነኝ ለዐይን ቅጽበት ለማትሞላ ለአክጭሯ ምድራዊ ዘመኔ ስል ሕሊናዬን አልሸጥም ከዓመፃ ልጆች ጋር አንዳች አንድነትና ኅብረት አልፈጥርም በጨለማዉ ገዥ መንፈስ ተመርተዉ የሚፈጽሙትንና የሚያስፈጽሙትን ፈቃዳቸዉን አልፈጽምም አላስፈጽምም ለተለየ አገልግሎት የጠራኝ አምላክ ካልፈቀደላቸዉ በስተቀር እነርሱ ሆኑ ሰይጣናት እንኳን ጉዳት ሊያደርሱብኝ ይቅርና አንዲቷን ጠጉሬን የመንካት ሥልጣንና አቅም የላቸዉም ከተፈቀደላቸዉ ደግሞ በዚህ ቅርፊት ሥጋዬ አምላኬን አክብሬ ለሰማያዊ መንግሥትና ለድል አክሊል እበቃለሁ እንጂ ከዓለም አንዳች የሚቀርብኝ ነገር የለም በመሆኑም አሁንም የምገልጸዉና የምመሰክረዉ በግልጽ ነዉ ቀደም ሲል በግልጽ እንደተገለጸዉ የሕወሓት ኢሕአዴግ መንግሥት የጨለማዉን ገዥ ፈቃድ ለመፈጸምና ለማስፈጸም ቆርጦ የተነሳና የጨለማ ፍሬም ከሚገባዉ በላይ ለጨለማዉ ገዥ ለዲያብሎስ ያፈራ ነዉ እንደሚታወቀዉ በዓለም ላይ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ እንደ አምነት ሁለት ዋንኛ ፃዛይማኖቶች አሉ እነሱም ክርስትናና አስልምና ናቸዉ ሁለቱም በአብርሃም በይስሐቅ በያዕቆብ አምላክ የሚያምኑ ናቸዉ ዋንኛ ልዩነታቸዉ ክርስቲያኖች ይህ የአብርዛም የይስሐቅ የያዕቆብ አምላክ በሥጋ ማርያም መገለጽን የሚያምኑ ሲሆን በእስልምና እምነት ዉስጥ ያሉ ደግሞ የአብርፃም የይስሐቅ የያዕቆብ አምላክ በሥጋ ሊገጥ አይችልም» በማለት በሥጋ ማርያም የተገለጸዉ ኢየሱስ ክርስቶስ የአርሱ የአብርሃም የይስሐቅ የያዕቆብ አምላክ አገልጋይና መልእክተኛ የሆነ እንደ ነቢያችን መሐመድ ነቢይ ነዉ» ብለዉ ነዉ የሚያምትት እዉነተኛ ክርስቲያኖች ደግሞ «በሥጋ ማርያም የተገለጸዉ ኢየሱስ ክርስቶስ የአብርፃም የይስሐቅ የያዕቆን አምላክ አልፋና ዖሜጋ የሁሉ ፈጣሪና አምላክ ነዉ ከእርሱ በላይ ማንም የሌለ የሁሉ አዛዥና አስገኝ ነዉ እንጂ የሁሉ ፈጣሪ አገልጋይና መልእክተኛ ነቢይ አይደለም» ብለዉ ነዉ የሚያምኑት እንዲሁም እርሱ እግዚአብሔር ወልድ የገለጻቸዉ በሥልጣን በህልዉን በክብር በፍርድ በመለኮት ባጠቃላይ በባሕርይ አንድ የሆኑ በአካል በስም በግብር ብቻ የሚለያዩ እርሱን የማይቀድሙና የማይበልጡ አርሱም የማይቀድማቸዉና የማይበልጣቸዉ «እግዚአብሔር አብና እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ» በመባል የሚታወቁ እንዳሉና አንድ አምላክ አንድ ፈጣሪ መሆናቸዉን ገልጾልናል በዚሁ መሰረት እግዚአብሔርን በአንድነትና በሦስትነት እያመለክነዉ እንገኛለን ታዲያ ወገኖቻችን የሆኑት የእስልምና እምነት ተከታዮች ከቅርብ ወላጆቻቸዉ በወረሱት እምነት ዉስጥ አምነቱ በሚያዛቸዉ ጸሉሎት ጾም ስግደት መልካም ተግባር መልካም ሕይወት ዉስጥ የሚመላለሱ አማኞች አሉበት እግዚአብሔር በሥጋ ማርያም ከተገለጸ በኋላ በዮሐ ወንጌል ምዕራፍበዐ ቁጥር ዉ እንደተገለጸዉ «ከዚህም በረት ያልሆኑ ሌሎች በጎች አሉኝ እነርሱን ደግሞ ላመጣ ይገባኛል ድምፄንም ይሰማሉ አንድም መንጋ ይሆናሉ እረኛዉም አንድ በማለት በሰጠዉ ተስፋና ቃል ኪዳን መሰረት በቅንነትና በመልካም ሕይወት የሚመላለሱት ድምፁን ይሰማሉና በቅርቡ ወደ አዉነተኛ በረት ዉስጥ ገብተዉ አንድ መንጋ ይሆናሉ በአንድም እረኛ ይጠበቃሉ ቅንነትና መልካም ሕይወት የሌላቸዉን በዓመፃና በክህደት የሚመላለሱትና ለጥፋት የተሰለፉትን ደግሞ ከዓመፃ ልጆች ጋር በተለያየ መንገድ በእግዚአብሔር ቁጣ ከምድር ይጠረጋሉ ይጸዳሉ በሕወሓት ኢሕአዴግ ዘመን የተስፋፉትና አሁን ላሉበት ደረጃ የደረሱ በእምነት ሽፋን በየወንዛወንዙና በየተራራዉ እንዲሁም በተለያየ ምናምንቴ ቦታ ላይ የሚፈጸሙ ባዕድ አምልኮዎች ሁሉም ርኩሰት ናቸዉ በመሆኑም የአምልኮ ምንዝርና የፈጸሙ ሁሉ የእግዚአብሔር ቁጣ ይመጣባቸዋል ስለ ዓመዛና ርኩሰት ተግባራቸዉ ዋጋ ይከፍሉበታል የሚገርመዉና የሚያሳዝነዉ አንዳንዶቹ ሕሊናቸዉ አንዳይወቅሳቸዉና የሌሎችንም ሕሊናቸዉን ለማደንደንና ለመሳብ አንዲሁም ለማታለል «አኛ የምናመልከዉ ፈጣሪን ነዉ ምስጋናም የምናቀርበዉ ለእርሱ ነዉ» በማለት ራሳቸዉን እያሞኙና አእያጃጃሉ ይገኛሉ ዲያብሎስ አኮ አንኳን በምድር በግዛቱ አይደለም በሰማይ እንኳ አኔ ፈጣሪ ነኝ እኔን አምልኩ አመስግኑ» በማለት ነዉ ስንቱን መናፍስት ጉድ የሰራዉና ያመዮኑበትንና ተጠራጣሪዎቹን ከሰማያት ዉስጥ ወደ እዚህች ምድር እንዲገቡና ፍዳና መከራ አንዲቀበሉ ያስደረገዉ በዚህች ምድርም «አኔ ዲያብሎስ ነኝ እኔን አምልኩ አመስግኑ» አይልም ከበፊቱ በተራቀቀ መንገድ ነዉ ራሱን እንደ ፈጣሪና አምላክ መስሎ አየተመለከና እየተመሰገነ ያለዉ ከሁሉ ከሁሉ የሚያስገርመዉና የሚያሳዝነዉ የክህነት ልብስና መስቀል ይዘዉ በዚህ ርኩሰት በሆነዉ ባዕድ አምልኮ ላይ እየተገኙ ቡረኬ የሚሰጡና የሚሰብኩ የኢሕአዴግ ካድሬ የፃይማኖት ሴሰኛ የሆኑ አምልኮ ምንዝርና የፈጸሙ አስመሳይ አገልጋዮች ናቸዉ እጅግ የሚገርመዉና የሚያሳዝነዉ የኢሕአዴግ ቀኝ እጅ የነበሩት ፓትርያርክ አባ ጳዉሎስ እንደነዚህ የሃይማኖት ሴሰኞችና አምላኮ ምንዝርናን የሚፈጽሙትን አስመሳይ ካህናትን ታላቅ ተግባር እንደፈጸሙ በመቁጠር በሹመት ላይ ሹመት አየጨመሩ ርኩሰትን ማበረታታቸዉ ነዉ እዉነተኛ የሃይማኖት ተጠሪ ቢኖር ኖር አንኳን በሹመት ላይ ሹመት ሊጨምር ቀርቶ ወዲያዉ ነበር ሥልጣነ ክህነቱን ሽሮ በዚያዉ በዲያብሎስ አገልጋይነቱ በካድሬነቱ እንዲኖር ያስደርግ የነበረዉ ነገር ግን ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ የነቢያትን የሐዋርያትን ሰማዕታትን የቀደሙት መምህራንና ሊቃዉንት እንዲሁም የጻድቃንን ተግባርና ሕይወት ይዞ የሚያገለግል እዉነተኛ ቆራጥ የሃይማኖት አባት በመጥፋቱ እንደነ ሆዱና ጥቅሙ አምላኩ «ተመሳስለህ ኑር ሕሊናህ ባይቀበለዉም ለመኖር ስትል ተቀበል» በሚለዉ የአአምሮ ሕፃናትና የአእምሮ ቀላሎች መመሪያ መሰረት እጅግ ብዙዎቹ በማስመሰል አገልግሎት ዉስጥ ይገኛሉ ጠያቂዉ አገልጋይ የሕወሓት ኢሕአዴግ መንግሥት ወደ ወንበር ከመጣ በኋላ በዲሞክራሲ ሽፋን በአብያተክርስቲያናት ፊት ለፊት ወይንም አጠገብ መሰጂዶችመስኪድ እንዲሰሩ አድርጓል እንዲሁም የሰማዕታት ሐዉልትና የብሔርብሔረስብ ሐዉልት አቁሟል ከዚህ በተጨማሪ የተለያዩ ፕሮቴስታንትና መሰል ድርጅቶች በየሰፈሩና መንደሩ እንዲስፋፉ አደርጓል ይህ ተግባሩ ፍጹም ፀረ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ፃይማኖትና ፀረ ክርስቲያን መሆኑንን አይመሰክርበትም ወይ። እግዚአብሔር ያዘጋጃቸዉ የራሱ ምርጦች ከኢትዮጵያ አልፎ ለዓለም የሚተርፉ አሉት አሁን ግን የነገሠዉ ዲያብሎስ ስለሆነ ቦታ አላገኙም እነሱም የዲያብሎስ አገልጋይ ለመሆን ስለማይፈልጉ ወደ ወንበር አልመጡም የዲያብሎስ ሥርዓት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ በእግዚአብሔር ቁጣ ካልተደመሰሰ በስተቀር ወደ ወንበር ለመምጣት አይፈልጉም ምክንያቱም አንዳች የሥልጣን ሆነ የተለየ ክብርና ጥቅም የማይፈልጉ ስለሆነና ሕዝቡን በእዉነትና በቅንነት በታማኝነት ብቻ በማገልገል በአራቱም ማእዘን የአግዚአብሔርን ፈቃድ ለመፈጸምና ለማስፈጸም ስለሆነ ፍላጎታቸዉ ከዲያብሎስ ስራ ፈጻሚና አስፈጻሚዎች ጋር አንዳች አንድነት ሆነ ኅበረት የላቸዉም ራሳቸዉን ለዓለም ስላልገለጡ ሕዝቡም የሚመለከተዉ እንደ ሥጋና ደም ስሜታቸዉ የሚመላለሱትንና የሚናገሩትን እንዲሁም የሚሰሩትን ሰዎች እንጂ እግዚአብሔር ያዘጋጀዉን ስላላወቀና ስላላስተዋለ የዲያብሎስ አገልጋዮችን እንደ አገልጋይ ቆጥሮ ተቀብሏቸዋል ነገር ግን አዉነት ስትገለጽ የማን እንደራሴና አገልጋይ መሆናቸዉን ስለሚያዉቀቅና ስለሚያስተዉል አንቅሮ ነዉ የሚተፋቸዉና ለእግዚአብሔር ፈቃድ የሚሰለፈዉ በመጨረሻ የምለዉ ኢትዮጵያዉያን ሆኑ የዓለም ሕዝቦች እግዚአብሔር በአራቱም ማእዘን የሚነግሥበት ፈቃዱ የሚፈጸምበት ወራት ስለደረሰ ራሳችሁን ለአዉነተኛ ንስሐ አያበቃችሁና ለሕሊናችሁና ለአምላካችሁ ታምናችሁ በቅን ሐሳብ በመልካም ተግባር በአዉነተኛ ሕይወት ተመላለሱ ከዓመፃ ከክህደት ከርኩሰት ሕይወት ራሳችሁን ለዩ የዓመፃ ልጆች ከምድሪቱ በእግዚአብሔር ቁጣ በተለያየ መንገድ ስለሚጠረጉ አንዳች ከእነሱ ጋር አንድነትና ኅብረት እንዳትፈጥሩ እግዚአብሔር በቸርነቱና በምሕረቱ ለኢትዮጵያ ትንሣኤና በዓለም ለሚዘረጋዉ ሰማያዊ ሥርዓት ለመልካሙ ዘመን ያብቃን» በማለት የእግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ ለጠየቃቸዉ አካል ምላሻቸዉን ሰተዋል ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ምዕራፍ አምስት « ጠያቂዉ አገልጋይ አንዳንድ የሕወሓት ኢሕአዴግ ባለሥልጣናት ለፃያ ዓመት በክርስቲያኑበዐምሓራዉ ላይ የፈጸሙት ግፍና በደል እንዲሁም በቀል እስከአሁን ሳያረካቸዉ ቀርቶ አሁንም «የክርስቲያኑንዐምሓራዉን ሥርዓት ዳግም እንዳያንሰራራ አድርገን አከርካሪዉን መስበር አለብን» እያሉ በትዕቢትና በእብሪት ይናገራሉ ይደነፋሉ ለዚህ ያሎት አስተያየት ምን ይመስላል መላሹ የእግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ እግዚአብሔር እንደ ሰዉ ለሚፈጸምበት ዓመፃና ክህደት ወዲያ ምላሽ አይሰጥም ምናልባት ወደ ልባቸዉ ይመለሱ ይሆናል እያለ የንስሐ እድሜ ይሰጣል ነገር ግን እስከ መጨረሻዉ በትዕቢታቸዉ የሚጸኑ ከሆነ በምድርም አይቀጡ አቀጣጥ ቀቷቸዉ ነዉ ወደ ሁለተኛዉና ዳግም የንስሐ እድል ወደ ሌለዉ ለሕያውነት ዘመን ስለ ትዕቢትና እብሪት ተግባራቸዉና ሕይወታቸዉ ወደሚቀጡበት የጨለማ ቦታ የሚጠራቸዉ በመሆኑም አሁን እየተመሩበት ያለዉ ሕሊና በጥላቻና በበቀል የተሞላዉ በዲያብሎስ መንፈስ ስለሆነ አሁንም የቀድሞዉን የእብሪትና የትዕቢት ንግግር ቢናገሩ ብዙም አያስደንቅም ሊያስደንቅና ሊያስገርም የሚችለዉ በተቃራኒዉ «ዉስጣችን በጥላቻና በበቀል ተሞልተን በኢትዮጵያና በኢትዮጵያዊነት እንዲሁም በቅዱሱ ኪዳን ላይ ዓመፃ ክህደት ርኩሰት ስንፈጽምና ስናስፈጽም ነበር እንዲሁም በእግዚአብሔር ሕዝብ ላይ በቀልና በደል ግፍ ስናስፈጽምና ስንፈጽም ነበር» ቢሉ ነበር ነገር ግን አሁን እየታየዉ ያለዉ ራሳቸዉን ለከፋ ቅጣትና ጠረጋ እያዘጋጁና የእግዚአብሔር ቁጣ ዘገየብን ትዕቢታችን አልበርድ አለ እያሉ የእግዚአብሔርን የከፋ ቅጣት እየናፈቁ መሆኑን ነዉ የሚሰማኝ ጠያቂዉ አገልጋይ ሕወሓት ኢሕአዴግን የመሰረቱት አራት ድርጅቶች መሆናቸዉ ይታወቃል ታዲያ «ሕወሓት ኢሕአዴግ» ብለዉ ከመጥረት «ኢሕአዴግ» ብቻ ብለዉ ለምን አይጠሩም። መላሹ የእግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ በመጀመሪያ በአግዚአብሔር እዉነታና በቅዱሱ ኪዳን ተዋሕዶ ዛይማኖታችን ስለ ሞት የምለዉ አለ በአሕዛብ ወይንም በአረማዉያን ወይንም «እግዚአብሔር የለም ሟች ፈራሽ በስባሽ ነን እንወለዳለን እናድጋለን እንሞታለን ሕይወታችን በዚህ ይደመደማል» በሚሉ ከፃድያንና ዓማፅያን ዘንድ ሞት እጅግ አስፈሪና አስጨናቂ የማይፈለግ ነዉ ለዚህም ነዉ ከወገናቸዉ ወይንም ከቤተሰባቸዉ ወይንም ከሚያዉቁት ሰዉ አንዱ ሲሞት ጠጉራቸዉን የሚነጩትና ፊታቸዉን የሚያበላሹት እንዲሁም ጨለማ ጥቁር ልብስ ለብሰዉ ያዙኝ ልቀቁኝ የሚሉት ከዚህ በተጨማሪ አድሜያቸዉን ሁሉ ስለግለሰቡ በማዘን ተስፋ ቢስ ሆነዉ የሚኖሩት ምክንያቱም በትንሣኤ ስለማያምኑና የሕይወታቸዉ ፍጻሜ አድረገዉ ስለሚያምኑ ነዉ እኛ በቅዱሱ ኪዳን ተዋሕዶ ፃዛይማኖት የምናምን ግን ሞት ከዚህ ያደፈ የጎደፈ የጎሰቆለ ባሕርይ እንዲሁም ጎስቋላ ሕይወትና ኑሮ ከሚፈራረቅብን የመከራና የፈተና ዓለም የምንገላገልበትና አንዳች ያደፈና የጎሰቆለ ባሕርይ ሆነ ጉስቁልና ሕይወትና ኑሮ ወደ ማይከሰትበት ቦታ እንዲሁም በእዉነተኛ ደስታና ቅድስና ሕይወት ወደምንኖርበት ገነት ከፍርድ ቀን በኋላ ደግሞ ወደ ሰማያትመንግሥተ ሰማያት የምንገባበት ከዚህች ምድር የምንገላገልበት ልዩ የእግዚአብሔር መሳሪያ ነዉ በዚህም ምክንያት አካፄሄዳቸዉን ከእግዚአብሔር ጋር ያደረጉና እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ የሚመላለሱ ሰዎች ነፍሳቸዉ በምድር ከተገለጸችበት ሥጋ የምትለይበትን የእረፍት ጊዜ በዘልማድ «ሞት» የሚባለዉን በናፍቆትና በጉጉት ይጠብቁታል እንጂ አንዳች ፍራቻ ሆነ ጭንቀት የለባቸዉም ትንሣኤን በትክክል በአምነት የሚያምኑ አማኞች ከምድር በሕይወተ ሥጋ የሚለያቸዉ ቤተሰባቸዉ ሆነ ወገናቸዉ ወይንም የሚያዉቁት ሰዉ ነፍስ ከሥጋዉ ተለይታ እግዚአብሔር ወዳዘጋጀላት ስፍራ ስትሄድ የሚያዝኑትና የሚያለቅሱት የሕይወቱ ፍጻሜ ተደመደመ ሞተ» ብለዉ ሳይሆን ከእኛ በሥጋ ተለየን አጎደለብን» በማለት ነዉ እንጂ እንደ አረማዉያኑና አግዚአብሔር የለም ሥርዓት አራማጆች የሕይወቱ ፍጻሜ ሆነ» በማለት አይደለም ኀዘናቸዉ ሆነ ለቅሷቸዉ ገደብና ሥርዓት ያለዉ ነዉ እንደ አረማዉያን ደረታቸዉን አይደቁም ጠጉራጨዉን አይነጩም ፊታቸዉንም አያበላሹም አለባበሳቸዉም የብርፃን ጸጋ ተጎናጽፋ ወደ ፈጣሪዋና እርሱ ወዳዘጋጀላት መኖሪያ ቦታ እንደፄደችዉ ነፍስ ነጭ ልብስ ለብሰዉ ነዉ በአካለ ሥጋ የተለያቸዉን ሰዉ የሚሸኙት እንጂ ወደ ጨለማዉ ቦታ ጨለማ አካል ለብሳ ወደ ሲኦል እንደተጓዘችዉ ነፍስ ጨለማ ጥቁር ልብስ ለብሰዉ አይደለም ወደ ጥያቄዉ ምላሽ ከመግባቴ በፊት በቅድሚያ ለማሳወቅ የምፈልገዉ በኢትዮጵያዊ ባህል ማንንም ሰዉ እንደ ስራ ድርሻዉና እንደ እድሜዉ ታላቅነት አንቱ የምል ሲሆን እንደ ቀረቤታዬና ግንኙነቴ አንተ አንቺ የምላቸዉ ሰዎች እንዳሉ ሁሉ እግዚአብሔር የዓመፃ የክህደት የርኩሰት ተግባራቸዉን የመሰከረባቸዉንና የሚመሰክርባቸዉን በንቀትና በጥላቻ ሳይሆን እንደ ዓመፀኛነታቸዉ በአንተታ ልጠራቸዉ እንደምችል አስቀድሜ አሳዉቃለሁ ሌላዉ እያንዳንዱ እንደ ግለሰብ የራሱ የተወሰነና የተገደበ ቀናነት መልካምነት ሊኖረዉ ይቸላል ይህ በተወሰነ ደረጃ ለግል ሕይወቱ ሊጠቅመዉ ይችላል በእግዚብሔር ወንበር ላይ ሲቀመጡ ደግሞ በዲያብሎስ መንፈስ እየተመሩ ለግፍ ለአድሎ ለበቀል ከተሰለፉ ያ ቅን መልካም ደግ የሚመስለዉ አቋምና ጠባይ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ለማስመሰልና ተቀባይነት ሆነ ተወዳጅነት ለማግኘት የተደረገ መሆኑን ነዉ የሚመሰክርባቸዉ ወዳለፉት ሁለት መሪዎች ስንመጣ ኮሎኔል መንግሥቱ ሆኑ አቶ መለስ ወደ ሥልጣን ወንበር ላይ ከመምጣታቸዉ በፊት ለእኩልነት ለነጻነት ለመልካም አስተዳደደር የተገፉትንና የተበደሉትን ለመታደግ ፍትሐዊ ፍርድ እንዲኖርና ፍትሐዊ የሀብት ክፍፍል እንዲኖር የሚፈልጉ በሚያያቸዉና በሚያነቧቸዉ አንዳንድ የግፍና አድሎ ተግባር የሚቢገነገኑ ይህን ዓይነት ሥርዓት አንዲወገድ የሚፈልጉና ለዚያም ዓላማ በሥጋና ደም አስተሳሰባቸዉ ቆርጠዉ መነሳታቸዉን መገመት አይከብድም በዘመናቸዉም እንደ አቅማቸዉ መጠኑ ቢለያይም ለዚህች አገር ለሥጋዊ ኑሮ የሚጠቅም የተለያዩ የልማት ስራዎች በመሪነት አከናዉነዋል በተወሰነ ደረጃ የሕዝቡ ኑሮ የሚሻሻልበትን መንገድ ፈጥረዋል በተቃራኒዉ ደግሞ በቅዱሱ ኪዳን ላይ እጅግ ዓመፃ ፈጽመዋል አስፈጽመዋል ይህን የዉስጣቸዉን ፍላጎትና ዓላማ ለማሳካት የፄዱበት መንገድና የወሰዱት አቋም እንደ ሥጋና ደም ስሜታቸዉ እንጂ እንደ መንፈስ ቅዱስ ፈቃድና መሪነት ስላልሆነ ከአግዚአብሔር ፈቃድ ዉጭ በሆነ ሕይወትና ተግባር ተሰልፈዉ ነበር በዚህም ምክንያት ሕሊናቸዉነፍሳቸዉ በእግዚአብሔር ቃል በጾም በጸሉት በአዉነተኛ ንስሐ በአዉነተኛ አምልኮ ስላልተመራች በትዕቢትና በዓመፃ ሕይወት ዉስጥ ፈቃዳቸዉን ለመፈጸም በመነሳታቸዉ ምክንያት ርኩሳን መናፍስትዲያብሎስ እነዚህን በዓመፃና በትዕቢት ሕይወት ያሉትን ለእሱ የሚመቹ አንደ ልቡ የሚሆኑለት ሆኖ በማግኘቱ ለአስራ ሰባትና ለሃያ ዓመታት በበላይ እየተቆጣጠራቸዉና እያሳሰቧቸዉ የተለያየ የዓመፃ የክህደት የርኩሰት ተግባር ሲፈጽሙ ሲያስፈጽሙ ነበር እፄ በግሌ በሁለቱም ግለሰቦችመሪዎች አንዳች በደል ሆነ አድሎ ግፍ እንዲሁም የተለያየ ተጽህኖ አልደረሰብኝም በእነሱ ላይም አንዳች ጥላቻ ሆነ በቀል የለኝም እነሱን ግን የምቃወመዉና የዓመፃ ስራቸዉን የምመሰክረዉ በእግዚአብሔር እዉነትና በቅዱሱ ኪዳን ላይ በፈጸሙት የዓመፃባ የክህደት እንዲሁም የአምልኮ ምንዝርና ተግባራቸዉ ነዉ ለምሳሌ የዓመፃ ተግባራቸዉ ሁለቱም በአብዮተኛነት ተሰልፈዉ እግዚአብሔር የለሽ ሥርዓት ሶሻሊስትና አብዮታዊ ዲሞክራሲ ሥርዓት ዘርግተዉ በእምነት ላይ ግልጽ ዓመፃና ክህደት ስለፈጸሙና ስላስፈጸሙ ነዉ እንዲሁም ሕዝቡ በተለያየ መልኩ ለግድያ ለእስራት ለስደት ስለተዳረገና በደኀንነቶች አማካይነት የሕዝቡ ነጻነት ስለተገፈፈ ነዉ ከዚህ በተጨማሪ በአቶ መለስ ዘመን በባህል ሽፋን ርኩሰት የሆነዉ ባፅድና ጣዖት አምልኮ በየአደባባዩና በየወንዛወንዙ በግልጽ እንዲፈጸም በመደረጉና ፃዛይማኖት የሆነዉን ኢትዮጵያዊነትን ለማጥፋትና እንዲሁም የሰንደቅ ዓላማን ፍቅር ለመቀነስ በሂደትም ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት ኢትዮጵያን በቋንቋ ከፋፍለዉና የተለያዩ «ሰንደቅ ዓላማዎችን» ፈጥረዉ የኢትዮጵያን የብዚ ሺህ ዓመት ታሪክ አጥፍተዉና ደምስሰዉ ሻዕቢያ ከተባለ ቡድን ጋር እጅና ጓንት ሆነዉ ሕዝቡን በተለያየ መልክ ስለተበቀሉና የራሳቸዉን መሰሪና በቀል ተግባር ስለፈጸሙ ነዉ በግሌ በደርግኢሠፓን ጊዜ ተምሬ ለከፍተኛ ትምህርት ተቋም በቅቼ በሕወሓትኢሕአዴግ ዘመን ደግሞ ትምህርቴን ጨርሼ ወደተለያየ ስራ ገበታ ተሰማርቼ ከዚያም የትምህርት ደረጃዬን አሻሽዬ ትዳር መስርቼ የልጆች አባት ሆፔ የመንግሥት አድሏዊና ጭከና ፓሊሲ ቢኖርም በእግዚአብሔር የቸርነት ስራ በድካም በእአርዳታ በብድር በአቋራጭ መንገድ በዓመፃ ገንዘብ ለሰዉ ያላለቀና ጅምር ተራ ቤት ቢመስለዉም ለእኛ ግን ከበቂያችን በላይ የሆነ ማረፊያ ቤት ሰርቼ በጥሩ ስራና ደሞዝ እየሰራዉ አእገኛለሁ እዚህ ላይ ለመግለጽ የምፈልገዉ የተወሰኑ አንድ እጅ ፐርሰንት የማይሞሉ ራስ ወዳዶችና ስግብግቦች እንዲፈጠሩና እጅግ እጅግ ብዙዉ ሕዝብ በችግርና በድህነት አረንቋ ዉስጥ እንዲኖሩ በተፈረደበት የጭከና ዘመን ዉስጥ በንጹህ ላባቸዉና ድካማቸዉ መኖሪያ ቤትና መንቀሳቀሻ መኪና ያላቸዉ ሰዎች ካሉ የሚደንቅና እንደ ተአምር ሊታይ የሚችል ነዉ ምክንያቱም የኑሮዉ ወድነት እንኳን ገንዘብ ከቀለብ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ልጅን ከማሳደግና ከማስተማር አልፎ ተቀማጭ ገንዘብ ሊኖርና ለቤት መስሪያና ለመኪና መግዣ ለማትረፍ ቀርቶ በአግባቡ ለመኖር በሚያስቸግርበት የስግብግቦችና የራስ ወዳዶች እንዲሁም የአስመሳይና የጨቃኝ ገዢዎች ዘመን ነዉና ሌላዉ መንግሥት መስራት ያለበትን በመስራቱና እኔም ማድረግ ያለብኝን በማድረጌ መንግሥትን ሆነ ራሴን እንዲሁም ሌሎች አካላትን አንዳች አላገንም አላስመልክም አላመልክም እንዲሁም በእግዚአብሔር ቦታና ወንበር ላይ ሆነዉ መመስገን ከፈለጉ ደግሞ አላመሰግናቸዉም ነገር ግን ስለ ሰሩት መልካም ስራ እግዚአብሔር ይስጣችሁ በሕይወት ያሉትም እግዚአብሔር ከትዕቢትና ከእብሪት እንዲሁም ከዓመፃ ሕይወት ለይቷቸዉ ለንስሐ ያብቃቸዉ በሥጋ የተለዩትንም እግዚአብሔር በምሕረት ይጎብኛችዉ ከማለት ዉጭ የማመሰግነዉ የማገነዉ እንዲሁም የማመልከዉ ሁሉን ማድረግ የሚችዉን እግዚአብሔርን ነዉ ከዚህ በተጨማሪ «አንዲህ ተደርጎልኛል ዉለታ አለብኝ» ብዬ የአግዚአብሔርን አዉነት አልደብቅም ማንም ይሁን ማን በቅዱሱ ኪዳን ላይ የፈጸመዉን ዓመፃ ከመግለጽ ወደ ኋላ አልልም ስለ እያንዳንዱ የግል ሕይወት እያንዳንዱ ይጠየቅበታል አንጂ ስለ ግል ሕይወታቸዉ የአነሱን ሆነ የሌላዉን እንዲህ የምለዉ ነገር የለም ቢበዛ ስለ ኃጠአት ተግባራችን ንግግራችን እንዲሁም ሐሳባችን ጭምር ንስሐ እንግባ በእዉነተኛ ሕይወት ወደ ቅዱስ ቁርባን እንቅረብ ከማለት በስተቀር በተለያዩ በሥጋዊ ሆነ በመንፈሳዊ ወንበር ላይ የተፈጸመ የዓመፃ የክህደት የርኩሰት ተግባር ግን የመግለጽና ትዉልዱም ከዓመፃ ከክህደት ከርኩሰት ተግባር እንዲለይና አንዳች ከዓመፃ ልጆች ጋር በዓመፃቸዉ አንድነትና ኅብረት አንዳይፈጥር የመመስከር ግዴታ ስላለብኝ እንደ ጥሪዬ እስከ ምድራዊ ሕይወት ዘመኔ መጨረሻ ድረስ ስለ አዉነት ከመመስከርና የዓመፃን ስራ ከማጋለጥ ወደ ኋላ አልልም ወደ ጥያቄዉ መልስ ስመጣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ በጠና መታመምና ሞት ባለሥልጣኖቻቸዉ ከደበቁ በኋላ ነሐሴድፀ ዐ ዓም መሞታቸዉ በግልጽ ተነገረ ምናልባት በአሳቸዉ ዘመን በደል ግፍ አድሎ የተፈጸመበትና እጅግ ያዘነባቸዉ ሰዉ ካልሆነ በስተቀር አንድ ሰዉ «ሞተ» ሲባል የሚደሰት ሰዉ ያለ አይመስለኝም አኔም በመጀመሪያ አንደ ማንኛዉም ሰዉ ሰዉ ከዚህች ምድር በሥጋ ሲለይ እንደሚታዘነዉ አዝኛለሁ ነገር ግን የማን አንደራሴ ሆነዉ ሲያገለግሉ አንደነበረ እግዚአብሔር ስላሳወቀኝ አንባዬይ ሊመጣ አልቻለም ትልቁ ያዘንኩት በተለያየ ጊዜ እግዚአብሔር መንገዳቸዉን እአንዲያስተካክሉ ሕይወታችዉንም በእዉነተኛ ንስሐ እንዲመሩ በአገልጋዮቹና በእንደራሴዎቹ እንዲሁም በመልእክተኞቹ አማካይነት ቢገለጽላቸዉም ፈቃደኛ ሆነዉ ሳይገኙ በመቅረት ለእዉነተኛ ንስሐ ሳይበቁ ከዓመፃ ከክህደተ ከርኩሰት ሕይወታቸዉ ጋር ወደ ሁለተኛዉ መቀጫ ቦታ በመሄዳቸዉ ነዉ ምክንያቱም ዳግም የንስሐ እድል አይሰጣቸዉምና እንደ አገር መሪነታቸዉ የእግዚአብሔርን ፈቃድ ፈጽመዉና አስፈጽመዉ መገኘት ሲጠበቅባቸዉ አንደ ሌሎቹ አገራት መሪዎች ለሰዎች ነፍስ ደኅንነት አንዳች ጥቅም የማይሰጠዉን ሰዎች ከምድራዊ ጉስቁልና ሕይወት ብቻ የሚገላገሉበትና ኑሮ እንዲቀልላቸዉ የሚያደርገዉን ተግባር ብቻ ነዉ ፈጽመዉ የሄዱት እርሱንም ቢሆን አንደ ሥጋና ደም ስሜታቸዉ አድሉና በደል እንዲሁም በቀልና ጭከና በተደባለቀበት ሕይወት ዉስጥ በመሆን ነዉ ሲፈጽሙና ሲያስፈጽሙ የነበሩት ኢትዮጵያዉያንን ሙሉ በሙሉ በነፍሳቸዉ እንዲያምጹና በዳንኪራና በዘፈን እንዲያብዱ አድርገዉ ነዉ ያለፉት ከዚህ በተጨማሪ በቅዱሱ ኪዳን ላይ እጅግ ዓመፃ ፈጽመዉና አስፈጽመዉ ነዉ ወደ ማይቀርበት ቦታ የሄዱት ለዚህም ነዉ የከፋዉ የእግዚአብሔር ቅጣት ስለሚጠብቃቸዉ የንስሐ እድል በተለያየ ጊዜ ተሰቷቸዉ ራሳቸዉ ለራሳቸዉ አድሜ እየሰጡ በምድር የሚቆዩ መስሏቸዉ የንስሐ እድሉን አልጠቀምም» በማለትና ራሳቸዉንም በማስታበይ በንስሐ ሳይታጠቡ በእግዚአብሔር እጅ ከተያዙም በኋላ ከሕዝቡ ጋር ሳይገናኙ በሕመም ስቃይ ዉስጥ ሆነዉ ሞታቸዉን ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ እየተመኙ ወደ ሁለተኛዉ መቀጫ ቦታ በመፄሄዳቸዉ ነዉ አጅግ የሚሳዝነዉ እንጂ ከዚህች ምድርማ ሁላችንም በተለያየ መንገድ በሥጋ ሞት ተጠርተን ወደ ሁለተኛዉ መኖሪያ ወይንም መቀጫ ቦታ መሄዳችን አይቀርም እፄ እንኳ የማዉቀዉና ያነበብኩት ለአግዚአብሔር ሕዝቦች አገልጋይነትና ጠባቂነት የአግዚአብሔር እንደራሴ «ሣልሳዊ ቴዎድሮስ» በመባል የሚጠበቁት ርእሰ ነገሥታትነጉሠ ነገሥት በሰኔ በ ዓም በሚያዚያሀ ዓምበየካቲት ዓም የእግዚአብሔር መልእክት የሆነዉ «ኢትዮጵያ የዓለም ብርዛን» በሚል ርአስ የተጻፈዉንና ምን ማድረግ እንዳለባቸዉ በደብዳቤ በግልጽ አሳዉቀዋቸዋል እንዲሁም ወንበሩንም ለአግዚአብሔር አገልጋዮች በክብር እንዲያስረክቡ የጊዜ ገደብ ሰተዋቸዉም ነበር ነገር ግን ለመስማት ሆነ ትእዛዙን ለመፈጸም ቀርቶ ለማነጋገር ፈቃደኛ አልነበሩም እንዲሁም በአኔ በኩል በየካቲት ዓም በግልጽ በአግዚአብሔር ቁጣ እሳቸዉም ሆኑ የዓለም መንግሥታት በአንድም ይሁን በተለያየ መንገድ ከወንበራቸዉ ከመቆረጣቸዉ በፊት ወንበሩን አግዚአብሔር ለመረጣቸዉና ለቀባቸዉ ለአንደራሴዎቹ እንዲያስረክቡና የእግዚአብሔርንም መልእክት ለዓለም መንግሥታት ሆነ ለኢትዮጵያ ሕዝብ በግልጽ እንዲያቀርቡ የእግዚአብሔር መልእክታት ጭምር አባሪ ተደርጎላቸዉ በአጦማር በኢሜል አድራሻ ተልኮላቸዉ ነበር ይህን መልእክት ከነአባሪዉ የተለያዩ የመንግሥት ሆነ የግል መገናኛ ብዙዛፃንማስ ሚዲያ የተለያዩ ቡድኖችና ድርጅቶች እንዲሁም ብዙ ግለሰቦች በግልባጭ እንዲደርሳቸዉ በኢሜል አድራቸዉ ተልኮላቸዉ ነበር ነገር ግን አሳቸዉም ሆኑ ሌሎች ከቁም ነገር አልቆጠሩትም የእግዚአብሔርን ትአዛዝ ተግባራዊ ለማድረግ ፈቃደኛ ሆነዉ አልተገኙም እያንዳንዱ ዋጋ ለመክፈል ሕሊናዉን አደንድኖ ጊዜዉን እየጠበቀ ያለ ይመስላል አሁንም ተስፋ ባለመቁረጥ በድጋሜ አባካችሁ ለዓለማዊ ትምህርት ለሥጋችሁ ብቻ የሚጠቅመዉን ብዙ ዓመታት ጊዜያችሁን ሰዉታችሁ እንደምትማሩና እንደምታጠኑ ሁሉ ለሕያዉ ነፍሳችሁ ሆነ ለሥጋችሁ የሚጠቅመዉን የእግዚአብሔር መልእክታትና ቃሎች የተወሰነ ጊዜ ሰታችሁ ብታነቡና እግዚአብሔር የሚላችሁን ብትፈጽሙ ምን አለ። ከእናንተም አንዱ ዲያብሎስ ነዉ ብሎ መለሰላቸዉ ይላል ይህም የሚያሳየን አኛ የአሁን ትዉልዶች ብንሆን ኖሮ የሰዉን የዉስጥ ሐሳብና ዓላማ ስለማናዉቅ እንደ ይሁዳ መልካም ሐሳብ እያቀረበ የራሱን የዓመፃ የክህደት የርኩሰት ተግባር ለመፈጸምና ለማስፈጸም የሚመላለሰዉን ሰዉ የምናደንቅና የምናገን ነበር የምንሆነዉ እንጂ ዋና የዲያብሎስ አገልጋይና እንደራሴ መሆኑን አናስተዉልም አናዉቅም ነበር እኛ ሰዎች ግን በአንደበቱ የሚሸነግለንን ሰዉ እናምናለን ለራሱ መሰሪ ዓላማና ተግባር ሲያሰልፈን እያደነቅነዉ እንደ ቦይ ዉኃ ወደፈለገዉ አቅጣጫ እንሄፄድለታለን በመጨረሻም የዓመፃ የክህደት የርኩሰት ተግባር ፈጻሚና አስፈጻሚ እአእንሆናለን ራሳችንን ለመከራ ሥጋና ለመከራ ነፍስ አሳልፈን እንሰጣለን ለዚህ ለዓመፃ ሕይወት እንዳንዳረግ ነበር እግዚአብሔር ሰዉ ሆኖ በተገለጠበት ዘመን ከሐሰተኛ መምህራንና ሰባኪዎች እንድንጠበቅ የመከረንና ያስጠነቀቀን እንዲሁም ማንነታቸዉን ከፍሬያቸዉና ከተግባራቸዉ ማወቅ እንደምንችል በግልጽ የነገረን ይሁንና በሥጋና በደም ስሜታችን እየተመራን የዲያብሎስን ፈቃድ ስንፈጽምና ስናስፈጽም እንገኛለን ስለ ይሁዳ ያነሳሁት ካለ ምክንያት አይደለም አንዳንድ የማልጠብቃቸዉ እንዲሁም ትልቅ ቦታ የሰጠዋቸዉ ሰዎች ሳይቀር የአቶ መለስ አምላኪና አግናኝ ሆነዉ ስላገኘዋቸዉና የተለያየ የሥጋና የደም ስሜታቸዉን ምስክርነት ሲሰጡ በመመልከቴና በመስማቴ ነዉ ንግግሮችን ሆነ ተግባሮችን በቅንነትና በእዉነት በጣም ካልታየ ልንሰናከልና ልንሳሳት እንችላለን ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ የይሁዳን ሐሳብ በቅንነት ብቻ የሚመለከት ሰዉ ይሰናከልበታል ስለ ተንኮልና ክፋት ሐሳቡም አድናቂዉና አግናኙ ይሆናል ማለት ነዉ ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊነትን ለማጥፋት እንደ ይሁዳ ሰዎች ሊቀበሉት በሚችል አቀራረብ የብሔር ብሔረሰቦች መብትና ነጻነት እስከ መገንጠል ድረስ ኢትዮጵያዊነት ማንም ፈልጎ ሊቀበለዉና ካልፈለገ ደግሞ አሽቀንጥሮ መተዉ ይችላል እንጂ እንዳለፉት ገዥ መደቦች ወይንም ክርስቲያኖች ወይንም ዐምሐራዎች በግድ ኢትዮጵያዊነትን እንዲቀበል አይገደድም ብሔር ብሔረሰቦች በራሳቸዉ ቋንቋ መናገር መማር መስራት ይችላሉ ማንኛዉም ሰዉ የፈለገዉን አምነት ሆነ አምልኮ መከተልና ያንንም ማስፋፋት ይችላል መንግሥታዊ ዛይማኖት የለም መንግሥት በዛይማኖት ዉስጥ ጣልቃ አይገባም ሁሉም ፃይማኖቶች እኩል ናቸዉና ማንም ሰዉ የማንንም ፃዛይማኖትን መተቸት ሆነ መንቀፍ የለበትም ከፈለገ ጣዖት ዛፍ ያምልክ መብቱ ነዉና ማንም አካል ሆነ ግለሰብ ይህን አምልኮ መቃወምና ማዉገዝ የለበትም ምክንያቱም እንደማንኛዉም እምነት እምነት ነዉና በሕግ ፊት እኩል መብትና ነጻነት አለዉ ወዘተ የሚለዉን አባባል በዋንኛነት በጠቅላይ ሚኒስትሩ ሕሊና የፈለቁ ሐሳቦች ሲሆኑ ዋናዉ ዓላማቸዉም ከመሰሎቻቸዉ ጋር ሆነዉ በዚህ የተንኮልና የበቀል ጥበብ አስተሳሰብ ዘረኝነትንና ጎጠኝነት በማንገሥ ኢትዮጵያዊነትን ፍቅር በመቀነስ በሂደት እያንዳንዱ ክልል ልክ እንደ ኤርትራ የራሱን ነጻ መንግሥትና የራሱን ነጻ ሰንደቅ ዓላማ በማቋቋምና በማዉለብለብ ኢትዮጵያ የሚለዉን ስምና አረንጓዴ ብጫ ቀይ የሚለዉን ሰንደቅ ዓለማ ከምድረ ገጽ ለማጥፋ ነበር በነበር ቀረ እንጂ ምክንያቱም ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊነትን ለማጥፋት የተነሱና የሚነሱ የአገር ልጆች ቀርቶ ባዕዳን ጭምር በኢትዮጵያ ቀን በእግዚአብሔር ቁጣ ተጠርገዉ ወደ ሲኦል ይሄዳሉና በዚህ የኢትዮጵያዊዉ ይሁዳ የጥላቻና የበቀል አስተሳሰብ ምክንያት ክርስቲያኖችን ዐምሐራዎችን ከስራቸዉ እንዲፈናቀሉና በአገራቸዉ ኢትዮጵያ ዉስጥ በነጻነትና በእኩልነት እንዳይኖሩ ተደርጓል የሚገርመዉና የሚያሳዝነዉ ደግሞ ለዛፃዛያ ዓመት ሙሉ የበቀል ተግባራቸዉን ፈጽመዉ እንኳ አሁንም ያልረኩና «እንደመስሳቸዋለን» በማለት የእብሪትና የትዕቢት ንግግር በግልጽ በሚዲያ የሚናገሩ የዓመፃ ልጆች ናቸዉ ከእንግዲህ ቀሪዎቹ ባለሥልጣናት ከመሪያቸዉ ሞት መማር ካልቻሉ ሊማሩ የሚችሉት የእግዚአብሔር ቁጣ ወደ አነሱ ሲመጣ ነዉና ቁጣዉን አንደሚቋቋሙትና ከጠረጋዉ እንደሚተርፉ እጅግ በቅርቡ የምንመለከተዉ ይሆናል አሁንም ታዲያ ወደልባቸዉ ተመልሰዉ በአእአዉነተኛ ንስሐ አጃቸዉን ለእግዚአብሔር ቢሰጡና ራሳቸዉን ቢያዋርዱ አንዲሁም ወንበሩን ካለምንም ቅድመ ሁኔታና ድርድር ለአዉነተኛ እንደራሴዎቹና አገልጋዮቹ ቢለቁ ይሻላቸዋል ምክንያቱም አግዚአብሔር ሊያደርግ የወሰነዉን ማንም ሊያስቀረዉ አይደለም ለአንድ ቀን ማዘግየት አይችልምና እንዲሁም ከእግዚአብሔር ጋር ማንም ሊደራደር ሆነ ቅድመ ሁኔታዎችን ሊያስቀምጥ አይችልም ምክንያቱም ሊደረግ የሚችለዉና የሚገባዉ የመጨረሻዉ መልካም ነገር ነዉ በእርሱ ፈቃድ የሚከናወነዉና እንዲሁም የሰዉ ፈቃድና ሐሳብ ለራስ ሥጋና ደም ስሜት ነዉ ቅድሚያ የሚሰጠዉ እንጂ ከአግዚአብሔር ፍጹም ለሆነና የመጨረሻ መልካም ለሆነ አይደለምና ሌላዉ የታዘብኩት «ለእዉነት አገልግሎትና ምስክርነት ነዉ የቆምነዉ» የሚሉ ለብርፃን አገልግሎት የተሰለፉ ሰዎች ከዲያብሎስ ጨለማ አገልጋዮች ትጋትና ቆራጥነት ጋር ሳነጻጽራቸዉ እጅግ አንሰዉብኝ ማየቴ ነዉፎ ምናልባት እነዚህ የዲያብሎስ እንደራሴዎችና ባለሟሎች እንዲሁም ዉዶች ሥጋዊዉን ሆነ መንፈሳዊዉን ወንበር በተለያየ መልኩ ስለተቆጣጠሩትና በኃይላቸዉ ተመክተዉ የእግዚአብሔር አገልጋዮችን አፍነዉና አስጨንቀዉ ስለያዙ ይሆናል ለዚህ መስክሩ ሕዝቡን ከክልል እስከ ዞን እንዲሁም ወረዳና ቀበሌ ድረስ እንደተቆጣጠሩትና ተጽህኖ እንዳሳረፉበት በሚገባ የሚያስረዳዉ በሬሳበአስከሬን የፓለቲካ ስራቸዉን ለማስፈጸም የካድሬዎቻቸዉ ትጋት የታየዉ ሕዝቡን ከየመስሪ ቤቱ ከሚኖርበት ከተለያየ አገልግሎት ከሚሰጥበት በኀዘን ሽፋን የዲያብሎስ እንደራሴ ሆኖ የጨለማ አገልጋይ የነበረዉን መሪ እንደ ታላቅ ጀግናና ታላቅ አባት ተቆጥሮ ማግነንና የብልጠት አምልኮ እንዲፈጸምለት በማድረጋቸዉ ነዉ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ እንዲሁም አምላክን ያህል ራቁቱን በመስቀል ላይ ሰቅለዉ በዘፈኑና በዳንኪራዉ ዛያ አራት ሰዓት ነፍሳትን በተለያዩ ብዙኃን መገናኛ እንዳላሰበዱና በእግዚአብሔር ላይ እንዳላላገጡ ሁሉ የጨለማ ስራ ፈጻሚና አስፈጻሚዉ መሪያቸዉ ሲለያቸዉ በመገናኛ ብዙኃን ብቻ አይደለም የተለያዩ አገልግሎት በሚሰጥበት ቦታ ሁሉ ዘፈንና ዳንኪራ አስቁመዋል በአስረሽ ምቺዉ ቦታ ሁሉ ተገድቧል ይህም የሚያሳየዉ ዘፈኑና ዳንኪራዉ ትክክለኛ ስራ አለመሆኑን ሕሊናቸዉ እአየመሰከረባቸዉ ለዓመታት ሕሊናቸዉን በማደንደን በዓመፃ ተግባር እንደተሰማሩ ነዉ ምክንያቱም ትክክለኛ ተግባር ቢሆን ኖሮ ሰዉ ሞተ አልሞተ አይቀርም ነበርናነ ለምሳሌ ለእግዚአብሔር የሚቀርበዉ ምስጋና ሆነ ሽብሸባ ሰዉ ሞተ አልሞተ ሁሌም ይቀርባል ምክንያቱም ትክክለኛ ተግባር ነዉና አሁን የታየዉ ግን ያ እንደትልቅ መቀስቀሻና ጥበብ ይቆጠር የነበረዉ ዘፈንና ዳንኪራ እንዲሁም በቴሌቨዥንና በሬዲዮን ይታላለፉ የነበሩት የተለየዩ ማደንዘዣ መርሐግብሮችና እንደ ፎክስ ሙቪስ የመሳሰሉት ትዕይንቶች እንዲቆሙ ተደርጎ የኀዘን እንጉርጉሮና ለጨለማዉ ገዥ አገልጋይ ምስጋና ሙገሳ ማግነን አምልኮት ነበር ይቀርብ የነበረዉ ታዲያ ለእግዚአብሔር አገልግሎት የተሰማራን ሰዎች እንዴት ከዓመፃ ልጆች በላይ በአገልግሎታችን አንተጋም። እንዲሁም መጠለያና ጥገኛ የሚሆኑባቸዉ ፍጥረታት አያስፈልጋቸዉም ከቦታ ወደ ቦታ ለመንቀሳቀስ ሌላ መሳሪያ ሆነ ቁሳቁስ አያስፈልጋቸዉም ያደፉና የጎደፉ ባሕርያት የሆኑት ዐይነ ምድር ሽንት ላበት ንፍጥ አክታ የለባቸዉም ነገር ግን ከአግዚአብሔር ጸጋ የተለዩና በጉስቁልና ሕይወት ዉስጥ እንዲኖሩ ስለተፈረደባቸዉ በነዚህ ቆሻሻ ነገሮች ዉስጥ ያድራሉ መኖሪያቸዉም ያደርጉታል በምድራዊ ሕይወታቸዉ ሞት የሚባል አያጋጥማቸዉም አነሱ ጉስቁልና ባሕርይ የሆኑት እርካታን አለማግኘት መቅበዝበዝ የሕሊና ሰላም ማጣት መጨነቅ መስጋት መቃጠል በአነዚህ ሕይወት ምክንያት መሰቃየት ነዉ የሚታይባቸዉ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ በእኛ ሰዎች ደግሞ በሥጋ በዚህች ምድር ዉስጥ እንድንገለጽ የተፈረደብን አዳምና ሔዋን የተባሉት ሁለቱ የገነት ነፍሳት በረቂቅ አካልምሳሌያዊ ባሕርይ በገነት ዉስጥ የሚያስፈልጋቸዉ ረቂቃን ፍጥረታት ተፈጥረዉላቸዉ እግዚአብሔርን በሚገባቸዉ መልክ ተገልጾ ተናግሯቸዉ ድምፁንም ሰምተዉ ሕሊናቸዉን በማደንደን «አትብሉ» የተባሉትን በድፍረት ስለበሉ ነዉፈ በዚህም ምክንያት ከጉስቁልና ባሕርይ በተጨማሪ በጎደፈና ባደፈ ባሕርይና እንዲሁም በጉስቁልና ሕይወትና ኑሮ እንዲቀጡ ይህን ሟች በስባሽ ጉዳት የሚደርስበትን ሥጋ ለብሰዉ በምድር እንዲገለጹበት አደረገ ለዚህም ነዉ በእኛ በሰዉ ዘሮች ላይ ያደፉና የጎደፉ እንዲሁም ጉስቁልና ባሕርይ ሊታይብን የቻለዉ ለመኖር ግድ መዉጣት መዉረድ እንዲሁም መብላትና መጠጣት አስፈለገን እንዲሁም ጥገኛ የምንሆንባቸዉ እንስሳት እፀዋት አዝርዕትና ሌሎች ምሳሌዊ የሆኑ ፍጠረታት አስፈላጊያችን ሆኑ መጠለያ ሆነ ከቦታ ቦታ ለመንቀሳቀስ ተጨማሪ ነገሮች አስፈለጉን እንዲሁም ከዚህ ምድር ወደ ሁለተኛዉ መኖሪያ ቦታ በሥጋ ሞት መጠራት ግድ ሆነብን በዚህች ምድር ቀና ካላሰብን መልካም ካልሰራን ለሕሊናችን ካልተገዛን እንደ ሰይጣናት ሕሊናችን ሰላም ያጣና እርካታ የሌለን እንዲሁም የተቅበዘበዝንና የተጨነቅን እንሆናለን ባጠቃላይ ከሰይጣናት በላይ በመከራ ሕይወት ዉስጥ የምንኖረዉ እኛ የሰዉ ዘሮች ነን በተቃራኒ ደግሞ በዚህ አጅግ አጅግ አጭር በሆነች ዘመን ዉስጥ አካሄዳችንን ከአግዚአብሔር ጋር ካደረግንና እንደ ፈቃዱ ከተመላለስን ደግሞ የቀደመ የገነት ሕይወትና አካል እንዲሁም ከፍርድ ቀን በኋላ የቅዱሳን መላእክት አካልና ሕይወት እናገኛለን በእግዚአብሔር መንግሥት ዉስጥ እንደ እግዚአብሔር ሕያዉ ሆነን እንኖራለን ስለዚህ ይህች ምድር እዉነተኛ ሕይወት ያለባትና የሚታይባት ሳይሆን የምንጠራባት የምንነጥርባት የምንነጣባት እንዲሁም የምንቀጣበት ወደ እዉነተኛ መኖሪያ ቦታችን ገነትና መንግሥተ ሰማያት የምንሸጋገርባት ናት በመሆኑም ተስፋችን አድርገን የምንኖርባት አይደለችም በዚህች አጭር ዘመናችን ለአግዚአብሔር ታማኝና ተገዥ ካልሆንና እንደ ሰይጣናት በዓመፃችና በክህደታችን ጸንተን በኃጢአት ሕይወት ከተመላለስን እንደ ሰይጣናት የባሰ ቅጣት በሁለተኛ መቀጫ ቦታ ሲኦልና ገሃነመ አሳት ነዉ የሚጠብቀን በሲኦል አስከ ፍርድ ቀን በድቅድቅ ጨለማ በስጋትና በጭንቀት የምንሰቃይ ሲሆን ከፍርድ ቀን በኋላ ደግሞ አሳቱ በማይጠፋ ረቂቃን የማይሞቱ ትሎች በሞሉበት በገዛነመ አሳት እንደ ዓመፃችን ደረጃ ፍዳችንን እንቀበላለን ልክ በደጋና በበረፃ ያሉ ሰዎች ሁለቱም ምሳሌያዊ ፍጥረት በሆነዉ ግዙፉ ሥጋ የተገለጹጽና አንድ አይነት ነፍስ ያላቸዉ ቢሆንም ደገኛዉ በበረሃ ከሚኖረዉ ቆለኛ ሰዉ በባሰ መልኩ በበረፃ ያለዉን ሙቀት መቋቋም አንደሚያቅተዉና ጭንቀቱና ስቃዩ አንደሚብስበት እንዲሁም በረፃ የለመደ እጅግ ቅዝቃዜ ወዳለበት አገር አንዲኖር ቢደረግ ከደገኛዉ ሰዉ በባሰ መልኩ ቅዝቃዜዉን መቋቋም አንደሚያቅተዉና ጭንቀቱና ስቃዩ እንደሚብስበት ሁሉ በሲኦል ሆነ በገሃነመ እሳት ዉስጥ መቀጫዉ አንድ ዓይነት ቢሆንም እያንዳንዷ ዓመፀኛ ነፍስ በምድር በፈጸመችዉ የዓመፃ የክህደት የርኩሰት ደረጃ መጠን ነዉ የሚደርስባት ስቃይ የሚለያየዉ እጅግ ዓመፃን የፈጸመች ነፍስ እጅግ ልትቋቋመዉ የማትችለዉ ስቃይ ነዉ የሚደርስባት እንዲሁም እጅግ አነስተኛ ዓመፃ የፈጸመች ነፍስ አጅግ አነስተኛ የምትቋቋመዉ ስቃይ ነዉ የሚደርስባት በመሆኑም ከእኛ የሚጠበቀዉ በዚህች እጅግ አጭር ምድራዊ ዘመናችን ከማንኛዉም የዓመፃ የክህደትና የርኩሰት ተግባር መለየትና ሕይወታችንን በእዉነተኛ ንስሐ እየመረመርን በቅዱስ ቁርባን ተወስነን ቅን በማሰብ መልካም በመስራት በአዉነተኛ ሕይወት መመላለስ ነዉ ለዚህ ሕይወት ደግሞ ሙሉ ነጻነት ተሰቶናል ማንም ሊከለክለን ሆነ ሊለየን አይችልም ኃጢአት እንድንፈጽም የሚያስገድደን አካል ቢኖር እንኳ «አንፈጽምም» በማለት ለሕሊናችንና ለአምላካችን መታመን እንችላለን ለታላቅ ክብርና ለሰማያዊ አክሊል የሚያበቃን መከራ ከመጣብን ደግሞ በትዕግስትና በጽናት እንዲሁም በአኮቴት መቀበል ይኖርብናል እንጂ ለሚያልፍ ነገር የማታልፈዉን ነፍሳችንን አሳልፈን መስጠት የለብንም ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ባጠቃላይ መሪዎች ሆኑ ባለሥልጣናት እንዲሁም ካድሬዎችና ሕዝቡ አካሄፄዳቸዉን ከእግዚአብሔር ጋር ካላደረጉና እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ካልተመላለሱ ደረጃቸዉ እንደ ሰይጣናትርኩሳን መናፍስት የሆነ ከሰይጣናት የሚለዩት በሥጋ በመገለጻቸዉ ነዉ እንጂ በዓመፃና ክህደት ተግባራቸዉ አንድ የሆኑ ናቸዉ ነገር ግን በመሪነት ላይ ያሉ ከተራዉ ሕዝብ የበለጠ የሚጠየቁና ፍርዱም እጅግ የሚብስባቸዉ ነዉ ምክንያቱም እግዚአብሔር ለአገልጋይነትና ለአረኝነት ወደ ወንበር ያመጣቸዉ የእግዚአብሔርን ፍጥረትና ልጆች የሆኑትን በአግባቡ እንዲጠብቁና እንዲያገለግሉ እንዲሁም ለእርሱ ፈቃድ እንዲያሰልፉ ስለሆነ ያንን ድርሻቸዉንና ጥሪያቸዉን በአግባቡ ካልተወጡ ስለ ራሳቸዉ ነፍስ ብቻ ሳይሆን ስለ ሕዝቡ ነፍስ ጭምር ስለሚጠየቁ ነዉ ፍርዱ እጅግ የሚብስባቸዉ እንደተራነታቸዉ ተጠርተዉ ቢሆን ፍርዱ እንደ ግለስብ ነዉ የሚጠየቁት እንጂ ስለ ሌላ ግለሰብ አይጠየቁበትም ነበር በዚህም ፍርዱም ይቀልላቸዉ ነበር ነገር ግን ትዉልዱ በወንበር ምኞት ስለተቃጠለና የራሱን የሥጋና የደም ስሜት ዓላማ ለማስፈጸምና ለመፈጸም ይኸዉ ሌት ተቀን ለሥልጣን ይሯሯጣል እንጂ በአግዚአብሔር ዘንድ ምን ዓይነት ጥያቄ እንደሚቀርብለትና ስለ ዓመፃ ተግባሩና ሕይወቱ ምን ዓይነት ዋጋ እንደሚከፍል አላስተዋለም። መላሹ የእግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ እግዚአብሔር እኛ እንደምናስበዉ አይደለም የሚያስበዉ ለእያንዳንዱ ንግግሩ ሆነ ተግባሩ ምክንያት አለዉ ማንነቱ በግልጽ ተገልጾ ቢሆን ኖሮ በወቅቱ ብዙ ሰዎች ሊሰናከሉ እንደሚችሉ ይገመታል ምክንያቱም ብዙዎች ባለማወቅ እዉነተኛ ሰባኪና መምህር አድርገዉ ቆጥረዉት ነበርና አሁን ድረስ ከእርሱ በእዉቀትም ሆነ በስብከት እጅግ የሚበልጡት አንዳንድ አገልጋዮች» ጭምር እርሱን የሚያገኑና የሚያስመልኩ ደቀመዝሙሩ የሆኑ አሉ እንዲሁም አንዳንድ የሰዉ አምላኪ ምእመናንም ደግሞ እንደተገፋ ቆጥረዉና እንደ እዉነተኛ አገልጋይ ተመልክተዉ ስብከቱን ሆነ ንግግሩን የሚከታተሉ አሉ የራሴን ምሳሌ ባቀርብ በመጀመሪያ ራሱን ባስተዋወቀበት «የመስቀሉ ቁማርተኞች» በማለት በጻፈዉ መጽሐፍ ስለ እአዉነተኛነቱ አጠራጥርኝ ነበር ምክንያቱም በሥጋና ደም ስሜት በመጻፉና ስለ አመቤታችን ድንግል ማርያም አንዳች ምስክርነት ያልሰጠ በመሆኑ ነዉ ከዓመታት በኋላ «የመማጸኛ ከተማ» በሚል ርእስ ያወጣዉ ስብከቱ ጆሮዬን እንድሰጥ አደረገዉ የቤተክርስቲያን ሰዉ ባይሆን ኖሮ ስለ አመቤታችን እንዲህ በግልጽ አይመሰክርም በማለት ስብከቶቹን በቅንነት ተቀበልኳቸዉ ከዚያም ሌሎች ስብከቶቹን በካሴት አዳመጥኩ እንደ «መፃሉ አይነገርም» አይነት ስብከቶቹ ይስቡኝ ጀመር ከዚያም አጠቃላይ በካሴት ሆነ በመድረክ ለሚሰብካቸዉ ስብከቶች ቦታ ሰጠሁኝ እንደ እሱ አይነት አሰባበክ ሌሎች ሲሰብኩ «አግዚአብሔር ሌላ በጋሻዉን አስነሳ» አያልኩ እንደ እዉነተኛ የእግዚአብሔር አገልጋይ አድርጌ አቆጥረዉና አመሰክርለት ጀመርኩ በሌላ ዝግጅት ምክንያት ሐምሌሀጸ ዓም ሃዋሳ ገብርኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል ላይ ተገኝቼ ነበር በዚያን ወቅት የዛዋሳ አገረ ስብከት ጳጳስ የነበሩት «መጋቤ ሐዲስ» በማለት ማዕረግ ሲሰጡት በወቅቱ ስለ መንፈሳዊ ሕይወቱ ሆነ እዉቀቱ አንዳች ግንዛቤ አልነበረኝምና እግዚአብሔርን በማመስገን በአንባ ጭመር «የተገፋን ሰዉ አግዚአብሔር አሰበዉ» በማለት ዉስጤ ደስ ብሎት ነበር የተቀበልኩት ምክንያቱም «በፓትርያርኩና በመሰሎቻቸዉ ያልተፈለገዉና ያልተወደደዉ እዉነተኛና ቆራጥ ሰባኪ ስለሆነ ነዉ በሚል አስተሳሰብ ዉስጥ ስለነበርኩ ነዉ ታህሳስ ዓም ላይ በሚሊኒየም አዳራሽ ተገኝቼ ስብከቱን ሰምቼ ነበር ከአንድ ንግግሩና ራሱን ካመጻደቀበትና ካስታበየበት በስተቀር ሌላዉ ስብከቱ እዉነተኛ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ አገልጋይ የሚያስመስለዉ ነበር እጅግ ለበዛዉ መልካም ስብከቱ ትኩረት በመስጠት እጅግ ጥቂቱን እንክርዳድ ንግግሩን በቅንነት በማየት ቦታ አልሰጠሁትም ነበር በዚህ አስተሳሰብ ዉስጥ እያለሁ አንድ ወንድም በአሁን ሰዓት በዚሁ «ዘመናዊ ጠንቋይ» በተባለዉ በጋሻዉ ደሳለኝ ከሳሽነትና በግብረ አበሮቹ መስካሪነት በእስር ላይ የሚገኝ በካሴት እርሱንና ሌሎች መሰሎቹን የሚነካና የሚተች መልእክት አስተላለፈ እኔም በጊዜዉ «ቅናት ነዉ» በማለት ትችቱን አልተቀበልኩትም ይልቁኑ ተቃወምኩት ታዲያ እግዚአብሔር እንደ ሰዉ ያልሆነ የዉስጥን ቅንነት እንጂ ዉጭን የማይመለከት አንደ ሰዉ ዉጭን አይቶ የማይፈርድ ምክንያቱም በዚያ አቋሜ ስለ በጋሻዉ ምንነት በደንብ የሚያዉቁ ግለሰቦች ሆኑ ቡድኖች እንዲሁም ማኅበሮች ዉጫዊዉን አቋሜን ቢመለከቱ ኖሮ የእርሱ ደጋፊና አድናቂ አድርገዉ ይቆጥሩኝ ነበርናኔ ከዚህ በኋላ ነዉ እግዚአብሔር አቋሜና አስተሳሰቤ የተሳሳተ መሆኑን ነፍሴ ብቻ በምትሰማዉ በወቅቱም እንግዳ በሆነብኝ ድምጽ እኔ « ሞገስ ያለዉ አንደበተ ርቱዕ ታላቅ ሰባኪ ነዉ» ስል እግዚአብሔር ደግሞ «አርሱ ጠንቋይ ነዉ» ያለኝ ዘመናዊ ጠንቋይ በአግዚአብሔር ቃል የሚያስመስልና የሚነግድ መሆኑን በሂደት ነዉ ያስተዋልኩትና የተረዳሁት ከዚያ ድምፅ በኋላ በጥርጣሬ አመለከተዉ ጀምርኩ አንድ ቀን በዐዉደ ምሕረት ላይ በግልጽ የመንፈስ ቅዱስ ስራን ሲቋወምና ሲኮንን ስመለከት «እዉነት ነዉ በሸዋጁ መንፈስ የሚመራ አስመሳይ ነዉ» አልኩኝ ከዚያም እግር ጥሉኝ የፓትርያርኩ ሐዉልት በቦሌ መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን ሲመረቅ በአስመራቂነት ዋና የመድረክ መሪና አዳናቂ ሆኖ ተመለከትኩትነ የሰዉ ፅይታና የእግዚአብሔር ዕይታ የማይገናኝ መሆኑን በሚገባ አስተዋልኩ በሂደት ደግሞ ዛሩ እንደተነሳበት ሸማጊሌዎችንና ልጆችን ሲሳደብ አንዲሁም በአግዚአብሔር አገልግሎት ዉስጥ የተሰማሩትን ሲራገምና ሲኮንን ሲቃወም ሲያጥላላና የጥቃት ዘመቻ ሲመራ አዳመጥኩ ተመለከትኩ ስብከቶቹ ሁሉ የሰዎችን ስሜትና ወሬ እየተከተለ መሆኑን አስተዋልኩ በትክክል እግዚአብሔር የተናገረኝ ሰዉ ዓይነት መሆኑን ተረዳዉ አወኩ ትዉልዱ የሚመለከተዉ ዉጭዉን እንጂ ዉስጥን ስላልሆነ የእግዚአብሔርን ቃል የሚናገርና ለማስመሰል ያህል የማያምንበትን ጭምር ሲመሰክር እዉነተኛ አድርጎ ይቆጥራል በጋሻዉ በጎርናና ድምፁ ነዉ ሰዎችን ለመሳብ የቻለዉና ከእርሱ እጅግ የሚልቁ የአግዚአብሔርን ቃል የሚያዉቁና የሚሰብኩትን ሳይቀር ደቀ መዝሙሩና አድናቂዎቹ ያደረጋቸዉ በዓለም ፍጻሜ ዘመን የሚነሳዉ ሐሳዌ መሲሕ ወይንም ሐሳዌ ክርስቶስ ወይንም ሐሳዌ አምላክ ለሦስት ዓመት ተኩል ባለ ጊዜ በሚሆንበት ዘመን በጎርናና ድምፅ ብቻ ሳይሆን በድንቃድንቅ ተአምራትና ኃይል ነዉ የሚገለጸዉ በመጀመሪያም እንደ በጋሻዉ ደሳለኝ የተገፋ አዉነተኛ አገልጋይና የአግዚአብሔር ሰዉ መስሎ ነዉ በትዉልዱ ዉስጥ የሚኖረዉና ጊዜዉ ሲደርስ ራሱን እንደ አምላክ በመቁጠር ለዓለም ራሱን የሚያስተዋዉቀዉ ትዉልዱ እንዲቀበለዉ የተለያዩ ተአምራትና ምልክት ያደርጋል ትዕቢት ክፋት ዓመፃ የተባሉት የፈርኦን የይሁዳና የአርዮስ ወንድምና እህቶች ዋና ስራ አስፈጻሚዎቹና አገልጋዮቹ መስካሪዎቹ ይሆናሉ አአምሮ ቀላሎችና አእምሮ ሕፃናት ተአምሩንና ምልክቱን አይተዉ ተከታዮቹ ይሆናሉ አእምሮ አዋቂዎች «በሥጋዊ ጥቅማችን ላይ ጉዳት ያደርስብናል ኃይል አለዉ ለመኖር እንቸገራለን» በማለት ለጊዜያዊ ሥልጣን ክብር ጥቅምና ዝና ሲሉ ይቀበሉታል አአምሮ ጽኑአን ግን ምንም አንኳን የሚያደርገዉን ተአምርና ምልክት ቢመለከቱም በኃይሉም ቢፈተኑም «አኛ አምላካችን ፈጣሪያችን ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነዉ አሱን ነዉ የምናመልከዉ ለአርሱ ብቻ ነዉ የምንገዛዉ» በማለት በእምነታቸዉ ይጸናሉ እስከ ሰማዕትነት ይደርሳሉ እንጂ አይቀበሉትም አያምኑበትም በዚያን ወቅት የሚኖረዉ ትዉልድ ዓርማዉንር የሚቀበለዉ ልክ እንደ አሁን ዘመን በሕግና በአዋጅ መልክ በሰንደቅ ዓለማ ላይ የኮኮብ አርማ እንዲደረግ እንደተደረገና ያንን ያላደረገ በወንጀል እንደሚጠየቅ ሁሉ ያኔም በዚሁ መልክ እንደ አሁኑ ዘመን ዓለም እንደተቀበለዉና በሰንደቅ ዓላማዉ ላይ እንዳደረገዉ የዲያብሎስ ዓርማ ኮኮብ በማስመሰልና በወርቃማ ቃላቶች ታጅቦ እያንዳንዱ እንዲቀበለዉ ያስደርጋል «አልቀበልም» የሚለዉም ደግሞ የተለያየ ቅጣትና ተጽህኖ ይደርስበታል ከዚህ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ በተጨማሪ ልክ እንደ ኮኮቡ በወርቃማ ቃላት ታጅቦ የሚዘጋጀዉን የዲያብሎስን አርማ ያልተቀበለና እንደ ማኅተብ ያላጠለቀ ሰዉ በማኅበረዊ ኑሮ በእቃ ግዢ በንብረት ማፍራት በተለያየ ለሥጋዊ አስፈላጊ በሆኑ ነገሮች ሁሉ እንዳይሳተፍ ተጽህኖ ይደረግበታል እዉነተኞቹ አገልጋዮችና አማኞች ግን ቅድሚያ ለነፍሳቸዉ ነጻነትን በመስጠት ነዉ ይህን ፈተናና መከራ በታላቅ መስዋዕትነት አልፈዉ ለታላቁ ሰማያዊ መንግሥት የሚበቁት ታዲያ አሁን በንግግር የሚታለልና የሰዉ አግናኝና አምላኪ በሆነዉ ትዉልድ ዘመን ይህ ሐሳዌ መሲሕ ቢነሳ ኖሮ ዓለም ሁሉ እአንደሚቀበለዉ ምንም ጥርጥር የለዉም ምክንያቱም እንኳን ተአምርና ምልክት ታይቶ አይደለም በማስመሰል ንግግርና በተለየ ስጦታ ሰዉን የሚከተልና የሚያደንቅ ከዛም ባለፈ የሚያመልክ ትዉልድ ነዉና ያለዉ ለዚህ ምስክሩ እጅግ ብዙዎቻችን የምንሰማዉና የምንቀበለዉ እንዲሁም ለተግባራዊነቱ የምንሰለፈዉ የእግዚአብሔርን ቃልና ሕሊናችን የሚመሰክርብንን ሰምተን ሳይሆን በሥጋዊ ሆነ በመንፈሳዊ አገልግሎት ዉስጥ በተለየ ስጦታ በሥጋና ደም ስሜት ሰዎች ተመርተዉ የሚናገሩንን ነዉ እግዚአብሔር ታዲያ የሰዎችን አቋምና አስተሳሰብ ስለሚያዉቅ የአስመሳይ አገልጋዮች ማንነት በደንብ አስከሚታወቅ ድረስና ባለማወቅ አዉነተኛ መስሏቸዉ የተቀበሉት የዋህን እንዳይሰናከሉ በማሰብ ነዉ ዓመፀኞችን በተግባራቸዉ እንዲገለጽና መንፈስ ቅዱስ የገለጸለት ሰዉ ብቻ በሚገባ እንዲያዉቃቸዉ በዚያ መልኩ ያጻፈዉ አሁንም ድረስ ማንነቱ በግልጽ አየታወቀና ፍሬዉ እየታየ ትዕቢተኛነቱና ዓመፀኛነቱ አንዲሁም እአብሪቱና ተሳዳቢነቱ እየታየ ዲያብሎስ ሕሊናዉን ሙሉ በሙሉ እየተቆጣጠረዉ ዛሩ እንደተነሳበት ሰዉ አንደሚራገም አንደሚሳደብ የትዕቢትና የዓመፃ ንግግር እንደሚያደርግ በደንብ ታዉቆ ጭምር ይኸዉም ከእርሱ በአዉቀትም ሆነ በማስተማር እጅግ የሚበልጡት አገልጋይ ነን የሚሉና ዘማሪ ነን» የሚሉ ጭምር አግናኙ አድናቂዉና ደቀመዛሙርቱ ከዛም ባለፈ አምላኪዉ ናቸዉ ለዚህ ትንሽ የዓመፅ ልጅ መስካሪዎች ስለ ኢየሱስ ጥብቅና እንደቆመ አድርገዉ የሚቆጥሩ መሆኑን አየተመለከትንና እየሰማን አንደሆነ ሁሉ በመጨረሻዉ ዘመን ለሚነሳዉ ለዋናዉ የዓመፅ ልጅ ለሐሳዌ መሲሕ እዉነተኛ ክርስቶስ ነዉ አምላክ ነዉ» እያሉ ምስክርነትን የሚሰጡት ሐሰተኛ መምህራንና ሐሰተኛ ነቢያት መጽሐፍ ቅዱስን መነሻ አድርገዉ አንደ እዉነተኛ የእግዚአብሔር አገልጋይ መስለዉ አንደበታቸዉን አሳምረዉ ተመሳስለዉ እንዲሁም በምልክትና በተአምራት በኃይል ታጀበዉ ነዉ የትንሹ ዓመፅ ልጅ የበጋሻዉ ደሳለኝ ተከታዮችና ስለ «አገልጋይነቱ መስካሪዎች የሆኑ «ሰባኪያንና ዘማርያን ነን የሚሉ ተአምራትና ምልክት የማድረግ ብቃትና ተቃዋሚዎቻቸዉን የመግደል ሆነ የመበቀል ኃይል ቢጎናጸፉ ኖሮ ብቸኛ የሕይወት መንገድ የሆነችዉን የኢትዮጵያ ተዋሕዶ ሃይማኖትና ቅድስት ቤተክርስቲያን ላይ በፈነጩባትና በዋኙባት ነበር እንዲሁም እንደ ፕሮቴስታንቱ የዳንኪራና የዘፈን የመዝናኛ ቤት ባደረጓት ነበር ያ ብቻ አይደለም የዲያብሎስ መንፈስ አዲነገሥ አድርገዉ ዓመፃና ርኩሰት እንዲፈጸምባት ባደረጉ ነበር ነገር ግን የየዋሁ ምእመን አምላክ እንክርዳድ ተግባራቸዉንና ሕይወታቸዉ አንዲጋለጥ ማንነታቸዉ እንዲታወቅ አስደረገ በኋላ ያጋጠመኝ አስገራሚ ነገር ደግሞ ይህ «ሐሰተኛ ሰባኪ» ተብሎ በእግዚአብሔር የተመሰከረበት በጋሻዉ «ኢትዮጵያ የዓለም ብርፃን በሚል ርእስ ተጽፎ በወረቀት ተጠርዞ የተሰራጨዉ የእግዚአብሔር መልእክት «እርሱ ነዉ የጻፈዉ» ብለዉ የሚያምኑና የሚያሶሩ ምእመናን ሁሉ ነበሩ በመጨረሻ ላይ እግዚአብሔር እንደተናገረዉ ፓትርያርኩን ሆነ እሱን ዓመፀኛነታቸዉን መስክሮባቸዉ «ትጠረጋላችሁ ትዋረዳላችሁ » እንዳላቸዉ ሁሉ ፓትርያርኩ ለእዉነተኛ ንስሐ ሳይበቁ በቁጣዉ ሊጠሩ ችለዋል እሱም ገበናዉ ተጋልጦ ተዋርጻል ለእዉነተኛ ንስሐ ሳይበቃ በትዕቢትና ዓመፃዉ ሕይወት እንዳለ በእግዚአብሔር ቁጣ ይጠረግ አይጠረግ ወይንም በእዉነተኛ ንስሐ ተመልሶ ራሱን ከትዕቢትና ከዓመፃ ለይቶ በእዉነተኛ ሕይወት ይኑር አይኑር ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ አንድዬ መድኃኔዓለም እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ ነዉ የሚያዉቀዉ አኔ እንደ ወንድምነቴ ለእርሱም ሆነ በማወቅም ይሁን ባለማወቅ የእርሱ ተከታይና አምላኪ የሆኑ ሰዎች የምመኝላቸዉና የምጸልይላቸዉ ወደ እዉነተኛ ሕሊናቸዉ እንዲመለሱና ራሳቸዉን ከትዕቢትና ከዓመፃ ለይተዉ እግዚአብሔርንም በሥጋና ደም ስሜት ሳይሆን በአዉነትና በመንፈስ እንዲያመልኩትና በመጨረሻም ለማያልፈዉ ሰማያዊ መንግሥት አንዲበቁ ነዉ ጠያቂዉ አገልጋይ ቀደም ብለዉ እንደገለጹልን በአግዚአብሔር መልእክታት ዉስጥ የዓመፃ ልጆች ስማቸዉ በግልጽ ያልተገለጸዉ «በእዉነተኛ ንስሐ ቢመለሱ ከእግዚአብሔር ልጆች ጋር ስለሚደመሩና ለአግዚአብሔር መንግሥት ሊበቁ ስለሚችሉ ነዉ» በማለት ነዉ ነገር ግን የመንፈስ ቅዱስ ፍሬ መፈጸማቸዉ የተመሰከረላቸዉ ግለሰቦች ሆኑ የተለያዩ አካላት ስማቸዉ አልተገለጸም ለምሳሌ «ኢትዮጵያና የዓለም የመጨረሻ ፍርድ አፈጻጸም ዉሳኔ» በሚል ርእስ በተጻፈዉ በመጀምሪያዉ በእግዚአብሔር መልእክት በክፍል አራት መጨረሻ ላይና «የጨለማዉ ገዥ ተግባርና ንግግር» በሚል ርእስ በተጻፈዉ በሁለተኛዉ የእግዚብሔር መልእክት ላይ በክፍል ሁለት በምዕራፍ አንድ ዉስጥ «የኢትዮጵያዊዉ በማንነቱ ፍለጋ» «ኢትዮጵያ የዓለሙ መፋረጃ» «ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት የተደበቁ የሕይወት ምሥስጢራትን ጥያቄዎች የተመለሱበት ቁጥር አንድ ቁጥር ሁለት ቁጥር ሦስት» እና «የምሥራች» በሚል ርእስ የተጻፉ መጻሕፍት በክቡር ንቡረ አድ ኤርምያስ ከበደ ወልደ ኢየሱስ መጻፋቸዉ ይታወቃል ነገር ግን ስማቸዉ አልተገለጸም አንድ ሰዉ የሰራዉ መልካም ስራ ተገልጾ ማንነቱ ያልተገለጸዉ ለምንድ ነዉ። መላሹ የእግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ «የአዲሲቷ ኢትዮጵያ መሪዎች ነን» የሚሉት በተለይ ጠቅላይ ሚኒስትሩአቶ መለስ ዜናዊ አእምሮዋቸዉን ለመልካምና ለአግዚአብሔር ፈቃድ አዉለዉት ቢሆን ኖሮ ብሩህ ነበር ነገር ግን ለአገልግሎት የተጠቀሙት ለጨለማዉ ገዥ ፈቃድ ነዉ ታዲያ እጅግ ዉሱን የሆኑት ሰዎች የራሳቸዉን የዘረኝነትና የጎጠኝነት ስሜት እንዲኖራቸዉና ዉስጣቸዉ ጥላቻና በቀል እንዲያድርባቸዉ በማድረግ ኢትዮጵያን በቋንቋ ከፋፍለዉ ለሥልጣን ሕሊናዉን የሚሸጠዉንና ኮልኮሌ በሆኑት በተለያዩ ቁሳቁሶችና ጥቅማጥቅሞች የሚደለለዉን እየመረጡ «አሁን ፕሬዝዳንትንጉሥ ሆነፃዛል ይህ ያንተ ክልልና መንግሥት ነዉ» እያሉ ስዉር መሰሪ ዓላማቸዉንና በቀላቸዉን ሲፈጽሙና ሲያስፈጽሙ እንደነበረ ይታወቃል በዚያዉ አስተሳሰባቸዉ የተለየ ሥልጣንና ዝናን እንዲሁም ክብርን የሚፈልጉ ለወንበር አንዳች የማያሰጉ አንሚፈልጉ ሊያሽከረክሯቸዉና የዘረኝነትና የጎጠኝነት አስተሳሰባቸዉን ተቀብለዉ በዚያዉ ሥርዓት ለመመላለስ ፈቃደኛ መሆናቸዉን ያረጋገጡላቸዉን ወደ ምልክት ብቻ እንጂ አንዳች ኃይል ሆነ አቅም ወደሌለዉ ወንበር ላይ ያመጧቸዋል አድራጊዉ ፈጣሪዉ ጠቅላይ ሚኒስትሩና ከስራቸዉ የተሰለፉ በበቀልና በጥላቻ የተሞሉ የአሳቸዉ ምልምል የሆኑት ባለሥልጣናትና ካድሬዎች ናቸዉ አገሪቷን አንደፈለጉ ሲያሽከረክሩ የነበሩት ፕሬዝዳንቱንጉሥ ከስም ዉጪ አንዳች የተለየ ተግባር የሌላቸዉ በመሆኑ ነዉ በእግዚአብሔር መልእክት ዉስጥ ቦታ ያላገኙት የሕወሓትኢሕአዴግ መንግሥት አንደኛዉ መሰሪነቱና ተንኮለኛነቱ የሚገለጽበት ቀለም የሌለዉን ወፍራም ብእርእስክሪብቶ ይሰጥህና አንኳን ለደብተር አይደለም ለአንድ ሉክ የማያበቃ ተግባር በባዶ ያስፈጽምሐል «አሁን ርእሰ ብሔር ወይንም ርአሰ ፕሬዝዳንት ወይንም ንጉሠ ነገሥት ሆነፃል» እያለ በባዶ ሥልጣን አስቀምጦህ የራሱን ስዉር ዓለማ በመስራት አንደ ምስጥ ዉስጥ ዉስጡን እየቦረቦረ ባዶ አድርጎ ያስቀራፃል ማንነትህንም ያስጠፋል እኝህን አዛዉንት ፕሬዝዳንት የሕይወት መዋዕለ ዜናቸዉን በሚገልጸዉ «ዱሮና ዘንድሮ» በሚል መጽሐፍ ላይ በተገለጸዉ መሰረት ያለፈዉን ሕይወታቸዉን የተረዳዉት በወጣትነት ዘመናቸዉ ለአገራቸዉና ለወገናቸዉ ፍቅር እንዳላቸዉና የኢትዮጵያዊነት ስሜት እንጂ ዘረኝነትና ጎጠኝነተ ያልነገሠባቸዉ እንዲሁም ስለ አዉነት የሚቆረቆሩ ሆነዉ ነዉ ያገኘሁት በደርግ ጊዜ ደግሞ «ተመሳስለህና ሕሊናህን ሽጠህ ኑር» የሚለዉ የእግዚአብሔር የለሽ አማኞች እምነት ተከታይ ሆነዉ ከበፊቱ ጽኑ አቋም ወርደዉ ነዉ ያገኘዋቸዉ በሕወሓትኢሕአዴግ ዘመን ደግሞ ከበፊት አቋማቸዉ ወርደዉ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት ለማጥፋት ቆርጦ በተነሳዉ ዘረኛና ጎጠኛ መንግሥት ፓለቲካ ሕሊናቸዉ ተበክሉና ተመርዞ የጨለማዉ ገዥ የዲያብሎስ ሥርዓት ተባባሪና አራማጅ ሆነዉ ነዉ ያገኘዋቸዉ ታዲያ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለሕሊናቸዉና ለአምላካቸዉ የሚታመኑትን ሰዎች አንዳች አይፈልጉምና እንደ ቦይ ዉኃ ወደ ወሰዲቸዉ የሚሄዱትንና አርቅቀዉ የሚሰጧቸዉን እንደ ድምፅ ማጉያ የሚያስተጋቡትንና እንዲሁም በኮልኮሌ ቁሳቁሶች በመኪና በወንበር በቤት በገንዘብ በመሳሰሉት ጥቅማጥቅሞች ሕሊናቸዉን የሚሰጡት ሰዎችን ነዉና በዙሪያቸዉ ያሰባሰቡት ይኸዉ አሳቸዉ በሥጋ ሞት ከተጠሩ በኋላ በራሱ ሕሊና ፈጥሮ የሚሰራ ባለሥልጣን ሆነ ካድሬ ጠፍቶ «መለስ ባዘጋጀልን ራእይና መንፈስ ነዉ የምንመራዉ» በማለት በየእለቱ በተለያየ መገናኛ ብዙኃንማስ ሚዲያ ሲለፍፉ ይደመጣል ስንት ምሁራን የአገርና የወገን ፍቅር ያላቸዉ ለሕዝቡ ብኩዙ መስራት የሚችሉ ለሕሊናቸዉና ለአምላካቸዉ የታመት የሚያስጠጋቸዉና ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ የሚጠቀምባቸዉ አካል ጠፍቶ አንገታቸዉን ደፍተዉ ዝም ብለዉ በአገር ዉስጥ ሆነ በዉጭ አገር ይኖራሉ በዚህ ምክንያት ሰዎች አንድ ጥሩ የመናገር ችሉታ የነበረዉን መሪ በየቀኑ እንደ አምላክ ሲያወድሱትን ሲያገኑት ይታያል ይደመጣል ከእርሱ በመቶና በሺህ አጥፍ የሚያስንቁ ዕንቁዎች የሆኑ አዉነተኛ ኢትዮጵያዉያን ደግሞ ተረስተዉና መንገድ ተዘግቶባቸዉ ይገኛል አኝም አዛዉንት የኢትዮጵያና የኢትዮጵያዊነት ስሜታቸዉ ከዉስጣቸዉ ተመንግሎ በመዉጣቱና የወንበርና የክብር ፍቅር ከሕሊናቸዉና ከአምላካቸዉ በልጦባቸዉ በመገኘቱ ምክንያት ከአነዚህ ከዓመፃ ልጆች ጋር እጅና ጓንት ሆነዉ ለመስራት ፈቃደኛ ሆነዉ በመገኘታቸዉ ነዉ ወደ እዚያ ወንበር ላይ ሊመጡ የቻሉት እንጂ በአገሪቷ ላይ አንዳች የመወሰን ሆነ የማድረግ ብቃት የላቸዉም አድርጉ የተባሉትን መፈጸም ብቻ ነዉ ተግባራቸዉ የሚያሳዝነዉ ግን ከሳቸዉ ቀደም ብለዉ የነበሩት ፕሬዝደንትንጉሥ ዶር ነጋሶ ጊዳዳ ባለፉት ሥርዓቶች ዉስጥ በተለየ አገልግሎት ዉስጥ ሳያልፉና የነበረዉንም ሁኔታ በቅርበት ሳይመለከቱ በሕዉሓትኢሕአዴግ መንግሥት ታቅፈዉ በመጀመሪ እዉነተኛ አገልጋዮች የሆኑ መስሏቸዉ የአነሱ ስራ አስፈጻሚና ፈጻሚ ሆነዉ ሲያገለግሉ ቆይተዉ በኋላ ወደ ልባቸዉ ሲመለሱና አስመሳይና ተንኮለኛ መሆናቸዉን ሲመለከቱና ሲያስተዉሉ «እኔ የስም ፕሬዝዳንትርንጉሥርእስ ብሔር መሆን አልፈልግም የስም የስምማ ወላጆቼ ንጉሥ ብለዉኛል» በማለት ለሕሊናቸዉ ታምነዉ የሚያገኙትን ጥቅምና ክብር ንቀዉ ከእነሱ በግልጽ ራሳቸዉን በመለየት ሕሊናቸዉ የሚያምነዉን እየተናገሩና እየፈጸሙ ይገኛሉ እዉነትን ፍለጋ ላይ ስለሆኑ በመጨረሻ ሙሉን አዉነት አግኝተዉ ለሕሊናቸዉና ለአምላካቸዉ ታማኝ ሆነዉ እንደሚኖሩና አንደሚያገለግሉ እንገምታለን ምክንያቱም አስተሳሰባቸዉ ሆነ አቋማቸዉ አንዲሁም ሕይወታቸዉ ምንም ይሁን ምን በሃያ ዓመት ዉስጥ ማንም ከፍተኛ ባለ ሥልጣን ያላደረገዉን ዉሳኔ ነዉ ያደረጉትና አሁንም በሚያምኑበት መንገድ የመንግሥትን መሰሪነትና ተንኮል ግፍና ጭካኔ ካለአንዳች ፍርዛት እየገለጹ ያሉት ርእሰ ፕሬዝዳንትርአሰ ነገሥትርእሰ ብሔር ግርማ ወልደጊዮርጊስ ግን ባለፉት ሥርዓቶች ዉስጥ በተለያየ ኃላፊነት ያገለገሉና የአጹ ኃይለ ሥላሴን ሆነ የኮሎኔል መንግሥቱን ሥርዓት በሚገባ አዉቀዉ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነትን ለማጥፋት ከተነሱትና አንዲሁም ዓመፃ ክህደት ርኩሰት ካነጉሁት የዓመፃ ልጆች ጋር በጋራ መሰለፋቸዉና ለሚያልፍ ጊዜ የማያልፍ ተግባር መፈጸማቸዉ እንዲሁም የዓመፃ ተባባሪና ስራ አስፈጻሚ ሆነዉ በመገኘታቸዉ ነዉ የሚያሳዝነዉና የሚያስገርመዉ በዚህ አጋጣሚ አንዳንድ የሕወሓትየኢሕአዴግ መንግሥት መሰሪ ተግባራቸዉን እገልጽላችኋለሁ በሕገ መንግሥቱ ላይ የተጻፈዉና በተግባር የሚፈጸመዉ ፍጹም ተቃራኒ ነዉ ይህም የሚያሳየዉ ድጋፍ ለማግኘትና ለማስመሰል ያህል ነዉ በወረቀት ላይ ያሰፈሩት እንጂ በሕገ መንግሥቱ ተመርቶ የተለያዩ ክንዉኖች ሲፈጸሙ መንግሥት በተለያየ መንገድ ይበቀላቸዋል ፍዳና መከራ ያደርስባቸዋል አንዳንድ ምሳሌዎች ባቀርብ በሕገ መንግሥቱ «ማንም ሰዉ የመጻፍ የመናገር ነጻነት ወዘተ» አለዉ ይላል በዚሁ መሰረት መንግሥትን የሚደግፍና የሚያገን ከሆነ አንዳች ተጽህኖ ሆነ ገደብ አይደረግበትም ነገር ግን ጽሑፉ ሆነ ንግግሩ የመንግሥትን መሰሪና ተንኮል እንዲሁም በቀልና ግፍ ተግባር የሚገልጽ ከሆነና ይህም በመንግሥት ሥልጣን ላይ ተጽህኖ ሊፈጥር የሚችል ከሆነ ወዲያዉ ነዉ ተናጋሪዉ ሆነ ጸሐፊዉ በተለያየ መንገድ በቀል የሚፈጸምበትና ለስደት ለአስር ለድብደባ ለግድያ ለተለያዩ መከራዎች የሚዳረገዉ ታዲያ መሰሪነታቸዉ ደግሞ ይህም የጭከናና የግፍ ተግባር የሚፈጽሙት በሕግ ሽፋን የተለያዩ የሐሰት ሰነዶችንና ምስክሮችን በማዘጋጀት እንዲሁም በባለሥልጣናት ቀጥተኛ ትእዛዝ ነዉ እንዲሁም የሕትመት ዉጤቶችን በተመለከተ ገበናቸዉን የሚያጋልጥ መጽሔት ሆነ ጋዜጣ ወይንም ሌላ ሰነድ አሳታሚዎችን አንዳታሳትሙ» ብለዉ በማዘዝ ሲያግዱ የአገር ዉስጥ ሆነ የዉጪ አካላት ለምን እንደከለከሉ ሲጠይቃቸዉ ምንም አንደማያዉቁና ማንንም እንዳለገዱ ነዉ የሚናገሩት ይህም ሕዝቡንና የሚጠይቃቸዉን አካል ለመሸንገልና ለማታለል ነዉ ታዲያ እነዚህ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ቀጣፊዎች እንኳን አገር መምራት አይደለም ቤተሰባቸዉን እንኳ በአግባቡ መምራት የማይችሉ ከሕሊናቸዉ ተቃራኒ በሆነ ሕይወት የሚኖሩ ናቸዉ ሌላዉ ምሳሌ ደግሞ በሕገ መንግሥቱ የዛይማኖት ነጻነት እንዳለና ሁሉም የመረጠዉንና ያመነበትን ማከናወን አንደሚችልና መንግሥትም በሃይማኖት ዉስጥ ጣልቃ እንደማይገባ ይገልጻል ነገር ግን ያለዉ አዉነታ ፍጹም ተቃራኒ ነዉ ይኸዉም መንግሥት በእያንዳንዱ ሃይማኖት ዉስጥ ረጅም አጁን በማስገባት አንደፈለገ ነዉ የሚያሽሸከረክረዉ አማኙ ሃይማኖቱን የሚወክል ያሚያምንበትን አገልጋይ ለመምረጥ ሲፈልግ አድሉን አይሰጡትም ምክንያቱም በአርሱ ዘንድ የማይፈለጉ እንደ ቦይ ዉኃ ወደሚፈልገዉ አቅጣጫ መምራት የማይችለዉ አካል አዉቅና አይሰጡትም ቀደም ሲል የሥልጣን አድሜያቸዉን ለማስረዘምና ስዉር የበቀል ተግባራቸዉን ለመፈጸም ሲሉ «አነዚህ ነፍጠኞች ወይንም ክርስቲያኖች ወይንም ዐምሓራዎች ቋንቋችሁን ባህላችሁን ሃይማኖታችሁን ለዉጠዉባችኋል አጥፍተዉባቸዋል ግፍና በደል ፈጽመዉባችኋል ወዘተ» በማለት ለበቀልና ለጥላቻ ማነሳሳተቸዉና በቀሳቸዉንም መፈጸማቸዉና ማስፈጸማቸዉ በደንብ ይታወቃል አሁን ደግሞ በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ዘንድ የሚደገፉና በጣም የሚፈለጉ የሃይማኖቱ ሰዎችን የሐሰት ስም በመስጠትና አሸባሪ ሁከት ፈጣሪ» በማለት በመወንጀል ለእስርና ለግድያ ይዳርጓቸዋል እንዲሁም በአራቱም ማእዘን ባለሥልጣናቱንና ካድሬዎቹን በማዘዝ አማኙን ለመንግሥት የድጋፍ ለማይፈልጋቸዉ አካላት ደግሞ የተቃዉሞ ሰልፍ እንዲወጡ ያስደርጋሉ ብዙኃን መገናኛዉ ማስ ሚዲያዉ በአርነሱ ቁጥጥር ዉስጥ ስለሆነ ጨለማዉን ብርሃነን ብርነኑን ጨለማ እዉነተኛዉን ሐሰተኛ ሐሰተኛዉን እዉነተኛ ያስብላል ሌላዉ ምሳሌ በሕገ መንግሥቱ የብሔር ብሔረሰቦች መብትና ነጻነት እስከ መገንጠል ድረስ ታዉጻል ነገር ግን ልክ ኤርትራን እአንዳስገነጠሉ የራሳቸዉን መሰሪ ተግባር ለመፈጸምና ሥልጣናቸዉ ካልተደላደለና ለሥልጣናቸዉ አስጊ ነገር ከተፈጠረ አገሪቷ ብትንትኗ እንድትወጣና እንድትዳከም በማድረግ የራሳቸዉን ነጻ መንግሥት እንደ ኤርትራ ለመመስራት ነዉ አእንጂ የእነሱ ሥልጣን ከተደላደለና የሚፈልጉትን ጥቅም ካገኙና ስዉር ዓላማቸዉ ከተሳካላቸዉ ሕዝቡ «አኔን የሚወክል አካል ነዉ የምፈልገዉ እንጂ የእናንተን ተላላኪና ጉዳይ አስፈጻሚን አይደለም» በማለት ቢቃወማቸዉ ዘረኝነትንና ጎጠኝነት ራሳቸዉ መፍጠራቸዉን ይክዱና ሌላዉን «ጠባብ ዘረኛ አሸባሪ በማለት አርምጃ ይወስዱበታል ፍዳዉን ያሳዩታል እንዲሁም ሕዝቡ «በምፈልጋቸዉ አካላት ነዉ መመራትና መተዳደር ያለብኝ ከፈለጉ መልአክ ከፈለጉ ሰይጣን ቢሆኑ ምንም አያገባችሁም» ሲሏቸዉ «አይ አናንተ የምትፈልጋቸዉ ሰዎች ሰይጣናት ናቸዉ እኛ ግን መልአክ ነንና ለእናንተ የምንጠቅመዉ እኛ ነን አንጂ አነሱ አይደሉም» ብለዉ ሕዝቡን በጦር ኃይላቸዉና በደኅንነታቸዉ አንዲሁም በካድሬዎቻቸዉ ተጽህኖ ዉስጥ እንዲገባ አድርገዉ በማይፈልጋቸዉ አካላትና ግለሰቦች እንዲመራና እንዲተዳደር ይደረጋል በፊት የመንግሥት ባለሥልጣናትና ካድሬዎች ከዋናዉ መሪያቸዉ ጋር በመሆን « ክርስቲያኖች ወይንም ዐምሓሮች በኢትዮጵያዉያን ሙስሊሞች ላይ ጭቆናና ግፍ ፈጽመዋል» እያሉ በመጻሕፍት በንግግር የሚገልጡትን ሰዎች «ለአኛ የሚመቹ ዐምሓራንበርስቲያንን የሚያስፈራሩና ለጥላቻና ለበቀል የሚያነሳሱ የቁርጥ ቀን ልጆች አገኘን» እያሉ ሲያበረታቷቸዉና ሲደግፏቸዉ አንዳልነበረ እንዲሁም « እነዚህ ቆራጥና ጀግና ሰዎች እነዚህ ዐምሓሮችዉጠርስቲያኖች አምላክ ነዉ ብለዉ የሚያመልኩትን ኢየሱስን እያጥላሉና እንደ ተራ ሰዉ አድርገዉ በመጻሕፍት አጋለጡልን አጥላሉልን በማለት የዓመፃና የክህደት ተባባሪና መሪ መሆናቸዉ በደንብ እየታወቀ አሁን ደግሞ « በፃፈርከዉ ጉድጓድ ትገባበታለህ ባጠመድከዉ ወጥመድ ትጠመድበታለህ የሚለዉ አባባል በእኛ ላይ ሊሰራ ነዉ እንዴ። በማለት ለራሳቸዉ ሥልጣን አስጊ ሆነዉ ስለታያቸዉ የተለያየ ስያሜ በመስጠት ለተለያየ ችግርና መከራ ይዳርጓቸዋልነገር ግን ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ «እኛ ለመንግሥታችሁ እንቆማለን ተለጣፊ እንሆናል» ቢሉ ደግሞ የጥላቻና የበቀል ተግባር እንዲፈጽሙ የሚያበረታቱና የሚደግፉ ናቸዉ ያም ብቻ አይደለም እነዚህ ባለሥልጣናትና ካድሬዎች አሁንም «ግራኝ አሕመድ በክርስቲያኖችበዐምሓሮች ላይ የፈጸመዉ ግፍና በቀል እንዲሁም አብያተክርስቲያን ማቃጠሉ እንደትክክለኛ ተግባር መጻፋችሁና ማስተማራችሁ የሚደነቅ ነዉ አሁንም እነዚህን ርዝራፐች ከማስፋራራትን ከማስጨነቅ ወደ ኋላ እንዳትሉ» በማለት ከመምከርና ከመደገፍ ወደ ኋላ የማይሉ ሕሊናቸዉ በጥላቻና በበቀል የተሞላ ለሥልጣናቸዉ አንጂ ለሕዝቡ አንዳች ስሜት የሌላቸዉ ሕሊናቸዉ በዘረኝነትና በጎጠኝት የተመረዘና የተበከሉ ናቸዉ ዞሮ ዞሮ ሰዉ የዘራዉን ማጨዱ አይቀርምና የዘሩትን የጥላቻና በቀል ዉጤት መራራ ቢሆንም ራሳቸዉ ይጠጡታል በቆፈሩት ጉድጓድ ይገቡበታል ባጠመዱት የዘረኝነትና የጎጠኝነት ወጥመድ ራሳቸዉ ይጠመዱበታል ሌላዉ አሳፋሪና መራሩ መሰሪ ተግባራቸዉ ደግሞ ሕሊናዬን አልሸጥም እንደ ቦይ ዉኃ ወደተፈለገዉ አቅጣጫ አልሄድም ለሕሊናዬና ለአምላኬ ታምቼ ነዉ የምሰራዉ የምኖረዉ» የሚለዉን ሰዉና መሰሪ ተግባራቸዉን የሚያጋልጠዉን አንድ ቀን እንኳ መሳሪያ ተኮሶ የማያዉቀዉን ሰዉ የጦር መሳሪያ እንዲይዝ አድርገዉ ፎቶ ግራፍ በማንሳትና በቤቱም መሳሪያ አንዳከማቸ አድርገዉ በማቀናበር እንዲሁም ባዘጋጁት የሐሰት ሰነድ ላይ በድብደባና በግዴታ እንዲፈርምበት አድርገዉ በደኅንነታቸዉ አማካይነት የሚፈጽሙት ኢ ሰብአዊ ተግባርና በሕጋዊ ሽፋን ለማስፈረድ ደግሞ የተቀነባበረዉን የሐሰት መረጃቸዉን ለፍርድ ቤት በማቅረብ በወኪሎቻቸዉ አማካይነት ከአስራት አስከ ሞት ድረስ ማስፈረዳቸዉ ነዉ ከዚህ ጋር ተያያዥነት ያለዉና ዘግናኝና ጭከና ተግባራቸዉ ደግሞ ክፋትና ክርፋት የሆነዉን ተግባራቸዉን የሚገልጸዉንና ሕሊናዬን አልሸጥም በሚለዉ ሰዉ የሚፈርዱት የእስርና የግድያ ዉሳኔ አላረካ ብሏቸዉ ቤተሰቦቻቸዉንና ሕፃናት ልጆቻቸዉን ሳይቀር ለመበቀል ወተዉ ወርደዉ ያፈሩትን ሀብትና ንብረት ይዘርፋሉ ያዘርፋሉ ያግዳሉ በእነሱ ቤት ሌሎች ለሕሊናቸዉና ለአምላካቸዉ ታምነዉ የሚኖሩትንና ስለ አዉነት የሚመሰክሩትን ለማስፈራራትና አንገታቸዉን ለማስደፋት እንዲሁም ሕሊናቸዉን እንዲሸጡና እንዲሰደዱ ለማድረግ ነዉ እዉነታዉ ግን ስለ አዉነት የሚመሰክሩ ሰዎች የበለጠ ቆራጥና ራሳቸዉንም ለበለጠ መስዋዕትነት የሚያዘጋጅ ይሆናሉ እንጂ እነሱ በክፋት እንደተጠበቡት በፍርዛፃትና በስጋት ከምስክርነታቸዉ አይለዩም ለነገሩ እነዚህ ክፋትና ተንኮል እንዲሁም በቀል የሞላባቸዉ መሪዎች ባለሥልጣናት ካድሬዎችና ደጋፊዎቻቸዉ እንኳን ለሕሊናዉና ለአምላኩ የታመነዉን ሰዉ ይቅርና የራሳቸዉን አገልጋይና አባል የፈለገዉን ስርቆት ሆነ በደል ሲፈጽም ለእነሱ አገልጋይና ታማኝ እስከ ሆነ ድረስ ዝም ይሉታል ነገር ግን «ወደ ሕሊናዬ ልመሰል ወይንም አንደ ቦይ ዉኃ ወደተፈለገዉ አቅጣጫ አልወሰድም» ካለ ያደረገዉንም ያላደረገዉንም ወንጀል ተቀነባብሮ እንደ ሌሎቹ ይፈረድበታል ይበቀሉታል በዚህም ምክንያት ሌላዉም የእአነሱ ባሪያና አንደበት ሆኖ እስከ መጨራሻዉ ድረስ ሕሊናዉን እንደሸጠ ይኖራል ያላስተዋሉት ነገር የዓመፃዓቸዉና የክፋታቸዉ ጽዋ ሞልቶ እየፈሰሰ ስለሆነ አጅግ የከፋዉ የአግዚአብሔር ቁጣ ነዉ የሚመጣባቸዉና በእዉነተኛ ንስሐ ካልተመለሱና ለእግዚአብሔር ፈቃድ ካልተሰለፉ በስተቀር እግዚአብሔር በአንድም ይሁን በተለያየ መንገድ አይቀጡ አቀጣጥ ነዉ የሚቀጣቸዉ የጭከናና አረመኔነታቸዉ ተግባር ከሚገልጽልን አንዱን ብጠቅስ በነጻ ሕሊናዉ በተፈቀደለት ሕግ መሰረት ሐሳቡን በነጻ በመግለጽና ያመነበትን በመናገሩ ምክንያት በሐሰት ተወንጅሎ ወደ እስር ከገባ በኋላ «የሁከትና የሽብር ተግባር ፈጽሜያለዉ በሀገር ላይ ክህደትና ዓመፅ ፈጽሜያለሁ ሁለተኛ አይለመደኝም ይቅርታ ይደረግልኝ» በል ያኔ ነጻ ትወጣለህ ያለበለዚያ በእድሜ ልክ እስራት ወይንም በሞት ፍርድ ፍዳህን ታያለህ» በማለት ሕሊናዉን በማስገዳድና የተለያየ ስቃይና መከራ በማድረስ ሰዉ ያላደረገዉንና ያልፈጸመዉን ተግባር «አድርጌያለሁና ይቅርታ ይደረግልኝ» እንዲል ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ እያስደረጉ ነጻ የሚለቁና ከዚያም ያ ሰዉ ወይ እንዲሰደድ ወይ አንገቱን ደፍቶ አንዲኖር ወይ የእነሱ ተለጣፊ አገልጋይ እንዲሆን ያደርጉታል በነጻነት መደራጅት መቃወም ትችላላችሁ» እያሉ የሕዝቡን ማንነት ለመለያ እየተጠቀሙበት የአዉነተኛ ተቃዋሚ ድርጅቶች አባላትንና ደጋፊዎችን ወቅትና ጊዜ እየጠበቁ እታች ባሉ ካድሬዎቸዉና አገልጋዮቻቸዉ አማካይነት እየተከታተሉ የተለያየ ፈተናና መከራ ስቃይ ያደርሱባቸዋል ከፈለጉ ግድያ ከፈለጉ አስራት ከፈለጉ ድብደባ ከፈለጉ ንብረት መዝረፍ ከፈለጉ ከስራ ማፈናቀል ከፈለጉ በቤተባቸዉ ላይ የተለያየ ጥቃት መፈጸም ባጠቃላይ ከሕግ በላይ ሆነ የፈለጉትን ይፈጽማሉ ያስፈጽማሉ የሚያሳዝነዉ ደግሞ ነጋ ጠባ ዲሞክራሲ ነጻነት እኩልነት ሰብአዊነት ፍትሕ መልካም አስተዳደር ወዘተ ለማስፈን ነዉ የታገልነዉና እየሰራን ያለነዉ» አያሉ የኢትዮጵያን ሕዝብ ሆነ የዓለምን ሕዝብ ይሸነግላሉ ያስመስላሉ ይህ የሚያሳየዉ የሚናገሩት ሌላ የሚሰሩተ ሌላ መሆኑንና የመጨረሻ መሰሪ መሆናቸዉን ነዉ ሲፈልጉ ደግሞ ማንኛዉንም ለመበቀል ሆነ ለማጥቃት የሚፈልጉትን ሰዉ ባወጡት የአሸባሪነትና የሙስና ሕግ መወንጀል ይችላሉ ምክንያቱም እነሱ እንደ ወንጀል ያስጠይቃል ብለዉ በሁለቱም አዋጆች በወጡት የወንጀል ዓይነት ዉስጥ ከከፍተኛ ባለሥልጣናት እስከ ገጠር ቀበሌ ሊቀመንበር ድረስ እንዲሁም ከከፍተኛ የመንግሥት መስሪያ ቤት ኃላፊ አስከ ተራ ሰራተኛ ድረስ አንዱን ወይንም ከዚያ በላይ የሆነዉን በሙስና ወንጅል ከሚያስጠይቁ ያልፈጸም ሰዉ የለምና ይህም ማለት በዐዋጁ ላይ በተገለጸዉ መሰረት ተግባራዊ ይሁን ከተባለ ከአገሪቱ መሪ ጅምሮ እስከ ገጠር ድረስ ያለዉ ባለሥልጣንና ኃለፊ እንዲሁም የእያንዳንዱ መሰሪያ ቤት ኃላፊ እስከ ተራ ሰራተኛዉ ድረስ ከአንድ እስከ ፃያ አምስት ዓመት እንዲሁም እስከ አድሜ ልክ አስራት የሚያስፈርድ ወንጅል ሰርተዋልና በዚህም ምክንያት በኢትዮጵያ ዉስጥ ከላይ እስከ ታች ያሉ የመንግሥት ሆነ የግል ሰራተኞች ወንጀል ሰርተዋልና እንደነሱ መሰሪነትና በቀለኝነት ቢሆን ኖሮ ሁላችንም መታሰር ነበረብን ያለዉ አዉነታ ግን ዐዋጁ የሚሰራዉ አንደ ቦይ ዉኃ ወደሚፈለገዉ አቅጣጫ በቀላሉ አልፄድም የሚለዉን ሰዉ ለማጥቃትና ለመበቀል ግለሰቦችና ቡድኖች ሊበቀሉት የሚፈልጉትን ግለሰብ ወይንም ድርጅት በሕግ አስታኮ ለመበቀልና ለማዳከም እንዲሁም በሰሩት የዓመፃና በደል ተግባር በመጸጸት ወደ ልባቸዉ ተመልሰዉ ለሕሊናቸዉ ለማደር የሚፈለጉትን በተለያየ ኃላፊነት ቦታ ላይ ተሰማርተዉ የነበሩ ባለሥልጣናትንና ራሳቸዉን ከፖለቲካዉ ለማግለል የሚፈልሁትን ባጠቃላይ «ለመንግሥት ሥልጣንና ስዉር ዓለማ እንቅፋት ሆነዋል ገበናችንን አጋልጠዋል ባዶናታችንን ገልጠዋል እንደምንፈልገዉ ልንጋልባቸዉና ልናሽከረክራቸዉ አልቻልንም ወዘተ» በማለት የማይፈልጉትን ግለሰብ ቡድን ድርጀት ወዘተ ለመበቀል ነዉ እንጂ ለአገርና ለሕዝብ በማሰብ አይደለም እነዚህንና ሌሎች ድርጊቶቻቸዉን በዚህች በትንዉ አድሜያችን ተመልክተናል ሰምተናል አንብበናል ሌላዉ የግፍና የጭከና ተግባራቸዉ ደግሞ ሕሊናዬን አልሸጥም ሕገ መንግሥቱን አክብሬ ያመንኩበትን እናገራለሁ» ባሉት ላይ ራሳቸዉ የሚፈጽሙት ግፍና ድብደባ አንሶ በአስር ቤት ዉስጥ ባሉ ወንጀለኛ እስረኞች ያስደበድቧቸዋል እንዲሁም አንድ ለአምስት አደራጅተዉ የሰዎችን ነጻነት ከመግፈፋቸዉና ስዉር የፓለቲካ ተግባራቸዉ ከመፈጸማቸዉ በተጨማሪ ምንም ማድረግ የማይችለዉን እስረኛ በሌላ እስረኛ ያሰልሉታል ታዲይ እነዚህ የዓመፃ ሰዎች ከሰይጣናት እጅግ ቢብሱ እንጂ አያንሱም ምክንያቱም ሰይጣናት አንዳች ተስፋ የሌላቸዉ ስለሆነ ተስፋ በመቁጠር በሰዉ ልጆች ላይ በሚችሉት አቅም ሁሉ ፈተናና ጥቃት ይፈጽማሉ አነዚህ የሕዉሓት ኢሕአዴግ አገልጋዮች ግን በወገናቸዉ ላይ የግፍና የጭከና ተግባር ይፈጽማሉ ያስፈጽማሉ እንዲሁም ለሕያዉነት ሕይወት የመዳን እድል እያላቸዉ «እኛ እንስሳ ነን እንወለዳለን አእናድጋለን እንሞታለን ሕይወታችን በዚህ ይደመደማል ስለዚህ በዚህች ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ምድር ዉስጥ የፈለግነዉን ግፍና በደል ተንኮልና ዓመባ ርኩሰትና ክህደት ፈጽመን እንደ ሥጋና ደም ስሜታችን ነዉ የምንኖረዉ» በማለት ራሳቸዉን እጅግ ለከፋዉ ቅጣት ያዘጋጃሉ አሁን ያለዉ መንግሥት ወደ ሥልጣን ከመጣ በኋላና እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ የሥልጣን አድሜያቸዉን ለማስረዘምና የዉስጣቸዉን ስዉር ዓላማ ለማሳካት እንዲሁም በዉስጣቸዉ በታጨቀዉ የጥላቻና የበቀለኝነት አስተሳሰብ ምክንያት ተፋቅሮና ተዋሕዶ የሚኖረዉን ሕዝብ «እናንተ ሙስሊሞች አነዚህ የገዥ መደብ የሆኑት ክርስቲያኖችዐምሓሮች ሃፍጠኞች በአገራችሁ እንደ ሁለተኛ ዜጋ አእንድትኖሩ አድርገዋል ሃይማኖታችሁን በእኩልነትና በነጻነት እንዳታመልኩ አድርገዋል የተለያየ ግፍና በደል ፈጽመዉባችኋል አሁን ግን የኢሕአዲግ መንግሥት በእኩልነትና በነጻነት እንድታመልኩ አድርጓልራ ራሳችሁን በራሳችሁ እንድታስተዳድሩ ተደርጓል የመረጣችሁት የሃይማኖት አባት እንዲመሯራችሁና እንዲያስተዳድራችሁ ተደርዓጓል ስለዚህ ኢሕአዴግን ምረጡ እጅና ጓንት ሆናችሁ አብራችሁን ስሩ ወዘተ» እያለ የማስመሰልና የተንኮል ስብከቱን እየሰበኩ የራሳቸዉን ካድሬዎች እያስመረጡ የዓመፃ ተግባር ማሰራታቸዉ እየታወቀ አሁን ደግሞ የእምነቱ ተከታዮች «በመሪነት ያሉ ሰዎች ሌቦች ቀማኛ ነፍሰ ገዳይ ወንበዴ ካድሬዎች ናቸዉ የመንግሥት ስራ አስፈጻሚ ናቸዉ እንጂ እኛን የእምነቱን ተከታይ አይወክሉንም ከእምነታችን ከዲናችንከአስተምራችን ዉጭ ያሉና የመንግሥትን ስዉር ዓላማ ለማሰካት የተሰለፉ ስለሆነ አንፈልጋቸዉም ነጻነትና እኩልነት ተሰጧችኋል ከተባለ እኛን የሚወክል ምግባር ያለዉ የሃይማኖት ሰዉ እንምረጥ» በማለት ጥያቄቸዉን ሲያቀርቡ መሰሪዉና ተንኮለኛዉ መንግሥት ግን «እኛ የምንፈልገዉ እንደ ቦይ ዉኃ ወደተፈለገዉ አቅጣጫ የሚሄደዉንና አንብብ የምንለዉን የሚያነብ ለድጋፍ ሰልፍ አስወጣ ስንል የሚያስወጣዉን ለተቃዉሞ ሰልፍ አስወጣ ስንለዉ የሚያወጣዉን በቀልና በደል ፈጽም ስንለዉ በቀልና በደል የሚፈጽመዉን ነዉ እንጂ እንደ አናንተ ዓይነቱማ አይፈለግም ስለድፍረት አስተሳሰባችሁ በአገር ክህደትና በአሸባሪነት ትወነጀላላችሁ» ብሎ ለእርሱ አካፄድ አልመች ያሉትን በአስር የሚያጉር ክፋትና ተንኮል የሞላዉ መንግሥት ነዉ እንዲሁም በሕጋዊ ሽፋን አማኙን ለምርጫ አስወጥቶ እንደ ፓለቲካዉ የራሱን ሰዎች የሚያስመርጥ ጨካኝ ነዉ እነዚህ በወንበሩ ዙሪያ የተሰለፉ ከላይ እስከ ታች ያሉት ሰዎች ለሥልጣን አድሜ ማራዘሚያ የሚጠቀሙባቸዉ ሆነዉ ካገኙ ደግም ፈተዋቸዉ «አነዚህ የሚቀናቀኑን አካላት የቀድሞዉን የክርስቲያን መንግሥት ለመመለስ የተነሱ ናቸዉና ተቃወሙልን አጥፉልን እንደ በፊቱ የኢትዮጵያ ተዋሕዶ ቤተክርስቲን የሚያጥላላና የሚቃወም ጽሑፍ ጻፉ አማኞቹን በተለያየ መንገድ ተጽህኖ አድርሱባቸዉ ከዚህ በፊት በተለያየ ጽሑፋችሁ ግራኝ አህመድ ቤተክርስቲንን ማቃጠሉና ክርስቲያኖችን መጨፍጨፉ ትክክል ነዉ ምክንያቱም ክርስቲያኖችም መስጂድ አቃጥለዋልና እንዲሁም አስላሞችን ጨፍጭፈዋልና እያላቸዉ የጻፋቹትን በአድናቆት የምንመለከተዉና የምናበረታታዉ ነዉ ምክንያቱም ክርስቲያኖች ዐምሓራዎች ላይ ተጽህኖ ፈጠራችሁ አስፈራራችሁ ማለት ለእኛ የሥልጣን እድሜያችንን አራዘማችሁልን ማለት ነዉ ነገር ግን አናንተ አሁን ደግሞ ለእኛ ለሥልጣናችን አስጊ ስለሆነችሁና ገበናችንን አያጋለጣችሁ ስለሆነ «የዘራችሁትን ታጭዳላችሁ» የተባለዉ አንዳይፈጸምብን ስንል ነዉ እናንተን ያሰርነዉ እንጂ ለእኛ ሥልጣን አንዳች አስጊ ካልሆናችሁ በኅብረት ሆነን የዐምሓራዎችን ወይንም የነፍጠኞችን ወይንም የክርስቲያኖችን ሥርዓት በማጥላላትና የተለያዩ በቀል ተግባር በጋራ መፈጸምና ማስፈጸም እንችላለን እንዲሁም የብሔር ብሔረሰብ መብታችሁና ነጻነታችሁ እስከ መገንጠል ድረስ» በሚለዉ ሕገ መንግሥታችን የታወጆና የጸደቀ ስለሆነ የራሳችንን ዓላማ ካሳካን በኋላ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ነጻ መንግሥታቸዉን ሲመሰርቱ ከፈለጋችሁ ያፄ እምነታችሁን ብሔራዊ ዛይማኖት ማድረግ ትችላላችሁ አሁን ግን የምንፈልግበት ደረጃ ላይ ስላልሆን ሃይማኖታችንን የሚወክሉ አዉነተኛ ሰዎች ይምሩን የመንግሥት ጣልቃ ገብነት ይቁም ማለታችሁን አቁሙ አይ በአቋማችን ነዉ የምንጸናዉ የምትሉ ከሆነ በአገር ክህደትና ሽብርተኛናት በአስር ትበሰብሳላችሁ አንደ አስፈላጊነቱም ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ትገደላላችሁ ወዘተ» የሚሉና «እኔ ከሌለዉ ይህች አገር ትጥፋ ሕዝቡም እርሰ በእርሱ ይተላለቅ ይባላ የሚሉ ፀረ ኢትዮጵያዉያን ናቸዉ ሲያሰኛቸዉ ደግሞ «የእኛን ጨካኝነትና በቀለኝነት ለማስተዋል ከፈለጋችሁ የመጀመሪያዉ የኦሮሚያ ንጉሥፕሬዝዳንት የነበረዉ ሀሰን አሊን ለጨለማዉ ጌታችን መስዋዕት ሰዉተን ደም ቀብተነዉና በዋቄፈታ እምነት አጥምቀነዉ በክርስቲያኖችበዐምሓሮዎች ላይ የምንፈልገዉን የግፍና የበቀል ተግባር ካስፈጸምን በኋላ አንደ ሸንኮራ መጠነዉ አንደጨረስን ጣዕሙ ስላለቀ ወዲያ ነበር ከሥልጣን የሻርነዉ ሌላዉ ደግሞ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ንጉሥፕሬዝዳንት የነበረዉ ያረጋል አይሸሹምን ከሌሎቹ ፕሬዝዳንትነገሥታትና ባለሥልጣናት የተለየ ተግባር ፈጽሞ ይመስላችኋል ወይ በሙስና ሽፋን በአስር አያማቀቅን ያለነዉ። ከጥቂቶች በስተቀር ብዙዉ ሰዉ አላወቀም አሳስተዋለም ምክንያቱም ለኢየሱስ የቆሙ አድርጎ ነዉ ትዉልዱ የተመለከታቸዉ እንጂ በኢየሱስ ስም የዲያብሎስን ፈቃድ እየፈጸሙ መሆኑን አላወቀም አላስተዋለም ወደ ጥያቄዉ ምላሽ ስገባ በአሁን ሰዓት እጅግ ዘግናኝ ተግባር ንግግር ጽሑፍ በያቅጣጫዉ እየታየ እየተሰማ እየተነበበ ነዉ ምክንያቱም ዲያብሎስ ሆነ ሰይጣናት በቅርቡ የሚመጣዉን መልካም ዘመን የኢትዮጵያን ትንሣኤ በደንብ ያዉቃሉ በዚያን ጊዜ ባለጊዜ እንደማይሆኑና እዉነት ብቻ በአራቱም ማእዘን እንደምትነግሥ ያዉቃሉ እግዚአብሔር ለባለሟሎቹና ለእንደራሴዎቹ የገለጸዉን የተናገረዉን በደንብ ያዉቃሉ ያ ብቻ አይደለም የተቀቡትንና የተመረጡትን ጭምር በደንብ ያዉቃሉ ነገር ግን ይህን እዉቀታቸዉን ለማንም የመግለጽ ሆነ የማሳወቅ ሥልጣን ሆነ ፈቃድ የላቸዉም ፈቃዳቸዉ ሆነ ኃይላቸዉ በአግዚአብሔር ተገድቧል ያላቸዉ ብቸኛ አማራጭ ለዓለም ብርሃንነት ከተመረጠችዉ ዛይማኖትና አገር ማለትም ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ዛፃዛይማኖትና ከኢትዮጵያዊ ዜጋ ለራሳቸዉ የሚመች እንደልባቸዉ ሊሆንላቸዉና አንደበቱን አንደበት እዉቀቱን እዉቀት ሕይወቱን ሕይወት አድርገዉ ሊጠቀሙበት የሚችሉትን ሰዉ በማዘጋጀት እንዲሁም እነሱን አንዳች እንዳያዉቃቸዉና እንዳያስተዉላቸዉ ፍጹም የፃይማኖት ሰዉ እንዲመስል በማድረግ ነዉ ለዚህ ለጥፋት ለዓመፃ ሕይወትና ተግባር ያሰለፋቸዉ እግዚአብሔር አምላክ ይህ እንደሚከሰት በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ በደንብ ገልጾልናል እንዲሁም «የኢትዮጵያና የዓለም የመጨረሻ ፈርድ አፈጻጸም ዉሳኔ» በሚል ርእስ በተጻፈዉ የመጀመሪያዉ የእግዚአብሔር መልእክት በክፍል ሁለት በምዕራፍ አራት ከገጽ ላይ ስለ ልዩ አገልጋዮቹና መልእክተኞቹ መገለጫና እንዲሁም ለዓለም ፍጻሜ የሚቀረዉን ምልክት በግልጽ ተናግሯል ይኸዉም «እናንተ ሰዎች ከእኔ ዘንድ የሚላኩ ልዩ መልእክትኞቼ የምትለዩበት መንገዶች የሚከተሉት ናችዉ የራሱን ክብር የማይፈልግና እኔን ከፍ ከፍ የሚያደርግ ነዉ ራሱን ከእፄ ጋር ማስተካከል ቀርቶ ራሱን በፊቴ የሚያዋርድና ዝቅ ዝቅ የሚያደርግ ምክንያቱም የእኔን ከሕሊና በላይ የሆነዉን ባሕርዬንና የራሱን ተራነት በሚገባ ያስተዉሳላልና ነዉ ስለ አዉነት የሚመሰክር በአዉነት የሚኖር ስለ አዉነት ራሱን የካደ ስለ አዉነት ማንኛዉም ዓይነት መከራና ችግር ቢመጣበት ሁሉን በጽናት የሚታገስእስከ መሰዋዕትነት የሚደርስ ነዉ « እንዲህ ይሆናል» ብሎ ከተናገረ ያለዉ የሚሆንለት የሚፈጸምለት ነዉ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ጻ በአኔ ዘንድ ምሕረትን ሆነ መዓትን ቢጠይቅ አነደ ነቢዩ ኤልያስ የሚከናወንለት ነዉ በሰማያዉያን ሰራዊት ስለሚጠበቅ ማንም ፍጡር በራሱ ሥልጣንና ኃይል ሊጎዳዉ ሆነ ሊያጠቃዉ የማይችል ነዉ እኔን እንደ እግዚአብሔርነቴ ብቻ የሚያመልከኝ «አማለጅ ነዉ ነቢይ ነዉ ፍጡር ነዉ» የማይለኝ በእግዚአብሔርነቴ ምንም ጥርጣሬ በዉስጡ የሌለ ነዉ በአኔ ስም በሥላሴ ስም በአመቤታችሁ ድንግል ማርያም ስም በቅዱሳን መላእክት ስም በጻድቃን በሰማዕታት በነቢያት በሐዋርያት ስም እንደ ተሰጠዉ ጸጋ የመፈወስና ተአምራትን የማድረግ ሥልጣን ያለዉ ነዉ የአናቴ የአደራ እናታችሁ የአእመቤታችሁ ድንግል ማርያም ልዩ ፍቅር ያለዉ ነዉ ለምርጥ ባለሟሎቼና ወዳጆቼ ለቅዱሳን መላእክትና ለቅዱሳን ሰዎች ልዩ አክብሮት ያለዉ ነዉ ፅለተ ምጽአቴን በተመለከት ማንም ሰዉ እንዳያሳስታችሁ ቀኒቷና ሰዓቷ በእኔ ዘንድ ብቻ የምትታወቀዉ ያችም ዕለት የእናንተ የሰዉ ዘሮች በገነት በሲኦል በማረፊያ ቦታ በሰማያትና በዚህች ምድር ዉስጥ ያላችሁት ነፍሳት ቁጥር በዚህች ምድር ዉስጥ በዓለም ዉስጥ ካሉት ርኩሳን መናፍስት ቁጥር ጋር እኩል ሲሆን ነዉ ያን ጊዜ በዚህች ምድር ዉስጥ የሚታዩትም የማይታዩትም ምሳሌያዊ ፍጥረታት ሁሉ ከመኖር ወደ አለመኖር ያልፋሉ በዚያን ዘመን የሚኖሩ ከሕፃን እስከ አዋቂ በማኅጸን ዉሰጥ ካሉት ጭምር ከዚህ ክብር ከጎደለዉ ያደፈና የጎሰቆለ ባሕርይ ከተላበሰዉ ቅርፊት ሥጋቸዉ በመቅሰፍት ሞትና በምሕረት ሞት ተለይተዉ ምሳሌያዊ ባሕርይ በመልበስ ከዚህ ዓለም ዉጭ ወዳለችዉ ማረፊያ ቦታ ለፍርድ ይቀርባሉ በዚህች ምድር ዉስጥ በዓለም ዉስጥ ያሉት ርኩሳን መናፍስትም ማረፊያ ቦታ ላይ ለፍርድ ይቀርባሉ በዚህች ዓለም ዉሰጥ በገነት ዉስጥ ያሉት ጻድቃን የመጨረሻዉን የእኔን ፍርድ ለመታዘብ በማረፊያ ቦታ ይገኛሉ ከዚህ ዓለም ዉጭ ባለችዉ ሲኦል ዉሰጥ የሚገኙ ኃጢአን ሰዎች የመጨረሻ ፍርዳቸዉን ለመቀበል በማረፊያ ቦታ ይገኛሉ በሰማያት የሚገኙ እጅግ ብዙ በጣም አጅግ ብዙ ከሰዉ አእምሮ ቁጥር በላይ የሆኑ ቅዱሳን መላእክት እፄን አምላካቸዉን ፈጣሪያቸዉን አጅበዉ ፍርዴን ለማየት በማረፊያ ቦታ ይገኛሉ በዚያን ጊዜ ዓለምም ሲኦልም ከመኖር ወደ አለመኖር ያልፋሉ አምስተኛዉ ቦታ ምሳሌያዊ ባሕርይ የሆነዉ ገፃነመ እሳት ካለመኖር ወደ መኖር ይመጣል በማረፊያ ቦታ የሚገኙት ርኩሳን መናፍስትና ኃጢአተኛ ሰዎች ኃጢአተኛ ነፍሳት የመጨረሻ ፍርዳቸዉን ተቀብለዉ ወደ ገፃነመ እሳት አሳቱ ወደ ማይጠፋ ትሉ ወደ ማያንቀላፋ የመቀጫ ቦታ ይገባሉ የተፈረደላቸዉ ጻድቃን ደግሞ እንደ ቅዱሳን መላአክት ሆነዉ ወደ ሰማያት ዉስጥ ይገባሉ ስለዚህ ክርስቶስ ኢየሱስ አምላክ እግዚአብሔር በዚህ መንደር በዚህ ከተማ በዚህ ሀገር ተገለጠ ይታያል ቢሏችሁ ማንንም እንዳትቀበሉ እንዳታምኑ እነደዚያ የሚላችሁ እርሱ ሐሰተኛ የሆነ ከዲያብሎስ ነዉእኔ ለሁሉም ሕያዉ ፍጥረት የምታየዉ በመጨረሻዉ ፍርድ ቀን በዕለተ መጽአት በማረፊያ ቦታ ላይ ብቻ ነዉ ከእንግዲህ ለዓለም ፍጻሜ የሚቀሯችሁ ሦስት ዋንኛ ትንቢቶች የሚከተሉት ናቸዉ ዓለም ብትመከር ብትገሰጽ አጂን አንድትሰጥ ብትጠየቅአሻፈረኝ ዲያብሎስ ይበልጥብኛል ብላለች እናንተ የአዳምና የሔዋን ዘሮች ወደ እኔ በንስሐ አልመለስም ብላችኋል ከአኔ የሆነዉን አዉነት አልቀበልም ብላችኃል እያንዳንዱ አገር የዘራዉን ታላቅ የብርዛሣሃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ያጭዳል የዓመጻዉን ፍዳ ይቀበላል ይህም የመጨረሻ ፍርዴ ሩቅ አይምሰላችሁ በደጃችሁ ቆሟል እኔን ከመፍራትና ከማወቅ ስለራቃችሁ ማስተዋሉን አላገኛችሁም እንጂ ደጃችሁን አልፌ ከቤታችሁ ነኝ የዓመጻ ስራና የዓመጻ ልጆችን ከዚህች ምድር ካጸዳዉ በኋላ በኔ የተመረጠዉ የእናቴ የአደራ እናታችዉ የእመቤታችሁ ምርጥ ባለሟል ለሆነዉ ለኢትዮጵያዊዉ ሰዉ ይህችን የተቀደሰች አገርና ዓለምን በእጁ አሳልፌ እሰጠዋለሁ ፈቃዴን ይፈጽማል ያስፈጽማል ፈቃዴ ሲፈጸም ይህችን አገርና ዓለምን በምሕረት እጎበኛለሁ መልካም በመልካሙ ዘመን መጨረሻ አንድ ቀን አሁን የሚደረገዉን ማጥሪያና ማበጠሪያ ኃይሌን እንዲሁም መልካሙን ዘመን የሚዘነጋ ትዉልድ በዓለም ይወለዳል በዚያን ጊዜ ዋናዉ የዓመጻ ልጅ ሐሰተኛዉ መሰሕ ሐሰተኛዉ ክርስቶስ ሐሰተኛዉ አምላክ ይነሳል በኃይልና በድንቃድንቅ ተአምራት ለዓለም ይገለጣል ለሦስት ዓመት ተኩልለአርባ ሁለት ወራት ብቻ ባለ ጊዜ ሆኖ በእኔ የሚያምኑትን ይፈታተናል ያጠቃል ያስሰናክላል ትዕቢት የተባሉት የፈርኦን ወንድምና እህቶች ክፋት የተባሉት የይሁዳ ወንድምና እህቶች ዓመጻ የተባሉት የአርዮስ ወንድምና እህቶች የክፉ ትንቢት ፈጻሚዎች በዋናነት ተከታዮቹና አጫፋሪዎቹ ይሆናሉ ቁጣዉን በመፍራት አእምሮ ሕፃናትና አአምሮ ቀላሎች ይከተሉታል አአምሮ አዋቂዎች ይሰናከሉበታል ቁጣዉንና ድንቃድንቅ ተአምራቱን በመመልከት አእምሮ ጽኑአን ይፈተኑበታል በሦስት አመት ተኩል ዉስጥ በእምነቱ የጸና አርሱ ለሰማያዊ መንግሥት የተመረጠ ሰዉ ነዉ የዋናዉ የዓመጻና ዓመጻ ልጆች ባለ ጊዜነት ስሽር ዓለም እንዳልነበረች ትሆናለችፈ የዓመጻ ልጆች በመቅሰፍትና በስቃይ ሞት የተመረጡ ሰዎች ደግሞ በምሕረት ሞት ወደ ማረፊያ ቦታ ይጠራሉ በዚህች ምድር ዉስጥ ሆነ በዓለም ዉስጥ በዓይን የሚታዩት የማይታዩት ከመኖር ወደ አለመኖር ያልፋሉ የዓለም ፍጻሜ በዚህ መልክ ይጠናቀቃል ይላል አልፋና ዖሜጋ አግዚአብሔር የቅዱስ ሚካኤል ገብርኤል ሩፋኤል ዑራኤል ፋኑኤል ራጉኤል አምላክ »እይላል በመሆኑም አመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በሥጋ ተገልጻ ወደዚህ ምድር አትመጣም ለወዳጆቿና ለባለሟሎሉቿ በሚገባቸዉ መልክ ልትገለጽና በረድኤት ልትቀርባቸዉ ትችላላች እንጂ አንደ ሰዉ በምድር ላይ አትመላለስም አትኖርም ጻድቁ ነቢዩ ኤልያስም ለወዳጆቹና ለባለሟሎቹ በሚገባቸዉ መልክ ሊገለጽላቸዉና በረድኤት ሊቀርባቸዉ ይችላል እንጂ እንደ ሰዉ በምድር ላይ አይመላለስም አይኖርም እግዚአብሔር እንደ ኤልያስ ለአምላኩ የሚቀና ቆራጥ አዉነተኛ ታማኝ የሆነ አገልጋይ ወይንም መልእክተኛ ያስነሳል አንጂ ድርሻዉን በሚገባ ተወቶ የፄደዉን ቅዱሱን ነቢይ በዚህች ምድር እንዲወርድና አንዲወለድ እንዲያገለግል አያደርግም «በዓለም ፍጻሜ ዘመን ሐሳዌ መሲሕ ሲነሳ ኤልያስ ይመጣል» የተባለዉም ልክ ኢየሱስ ክርስቶስ በተወለደበት ዘመን ለመንገድ ጠራጊነትና ለምስክርነት መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ እንደተወለደና ምስክርነትን እንደሰጠ ሁሉ በዓለም ፍጻሜ ዘመን ለሦስት ዓመት ተኩል ባለ ጊዜ በሚሆነዉ በሐሳዌ መሲሕ ዘመንም ቅዱስ ነቢዩ ኤልያስ ይመራበት በነበረበት መንፈስ የሚመራ አንደ ነቢዩ ኤልያስ ለአምላኩ ቀናዒ የሆነ አዉነተኛ አገልጋይ አግዚአብሔር ያስነሳል እንጂ ነቢዩ ኤልያስ ዳግሞ ሰዉ ሆኖ በምድር እንደ ሰዉ ምስክርነትን አይሰጥም ሌላዉ መታወቅ ያለበት የእግዚአብሔር ምርጥ ባለሟሎች ምድራዉያን ሰዎች ሆኑ ሰማያዉያን ቅዱሳን መላአክት ራሳቸዉን ዝቅ አድርገዉ ነዉ ምስክርነትን የሚሰጡት እንጂ አእኔ ቅዱስ ነኝ እኔ ታላቅ ነኝ ወዘተ» አያሉ ራሳቸዉን አያመጻድቁም አያስታብዩም ለዚህ ምስክሩ በዮሐንስ ራአይ በምዕራፍሀ ከቁጥርሀ እስከ ዉ ላይ የተጻፈዉ የእግዚአብሔር ቃል ይገልጽልናል ይኸዉም ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ « አርሱም ወደ በጉ ሰርግ አራት የተጠሩ ብፁዓን ናቸዉ ብለህ ጻፍ አለኝ ደግሞም ይህ የአግዚአብሔር አዉነተኛ ቃል ነዉ አለኝ ልሰግድለትም በእግሩ ፊት ተደፋሁ እርሱም አንዳታደርገዉ ተጠንቀቅ ከአንተ ጋር የኢየሱስም ምስክር ካለቸዉ ከወንድሞችህ ጋር አብሬ ባሪያ ነኝ ለእግዚአብሔር ስገድ የኢየሱስ ምስክር የትንቢት መንፈስ ነዉና አለኝ ይላል ታዲያ የእግዚአብሔር ቅዱሳን መላአክት የጸጋ ስግደት የሚገባቸዉ እንኳ እንዲሰገድላቸዉ ሆነ የተለየ ክብር እንዲሰጣቸዉ ሳይፈልጉ ለእርሱ ለእግዚአብሔር ለኢየሱስ ክርስቶስ እንዲሰገድለት ነዉ ማስጠንቀቂያና ማሳሰቢያ የሰጡትና እንዲሁም አምላካቸዉን ለማስመለክና ለማስገነን ለራሳቸዉ «ባሪያ» የሚል ስያሜ የሰጡት እኛ ምድራዉያንማ እንዴት እንዲሰገድልን የተለየ ክብር እንዲሰጠን የተለየ ግነትና ምስጋና እንዲቀርብልን ሰዉ እንዲያመልከንና የእኛ ተከታይ እንዲሆን እንፈልጋለን። ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ መላሹ የአግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ አዚህ ላይ በድጋሜ ለማሳወቅ የምፈልገዉ ጽሑፉን የጻፍኩት እኔ ብሆንም ያጻፈኝ ደግሞ መንፈስ ቅዱስ ነዉ ይኸዉም ነፍሴ ብቻ በምትሰማዉ ድምፅ ብቻ ተመርቼ ነዉ እንጂ በዚህ መልኩ የመጻፍ የአዉቀት ሆነ የቃላት እዉቀት አልነበረኝም በምጽፍበት ወቅት ወደ ሕሊናዬ የሚመጣዉን እንዳለ አጽፋለሁ እንጂ የራሴ ከንቱ ሥጋዊ መጠበብ እያደረኩ የምጨምረዉና የምቀንሰዉ ነገር አልነበረም የምስጋና ጸጋ ከበዛላቸዉ ቅዱሳንና ጻድቃን አባቶች አንዱ ቅዱስ ያሬድ ነዉ በቤተክርስቲያን ለምስጋና የምንጠቀምባቸዉ የጸሉት ሆነ የምስጋና እዉቀቶችን ለትዉልዱ ያዘጋጀ እንዲሁም ሰማያዊ ዜማን ለመንፈሳዊ አገልግሎት በእርሱ በኩል እግዚአብሔር የገለጸ ታላቅ ባለዉለተኛ ቅዱስ አባት ነዉ ይህን ደግሞ አንኳ ኢትዮጵያዉያን ቀርቶ ዓለም ያዉቀዋል በሌላ በኩል ደግሞ ለቤተክርስቲያን እንደ ቅዱስ ያሬድ የተለያዩ የምስጋናና የጸሎት ከዚያም በተጨማሪ የተለያዩ መንፈሳዊ እዉቀቶችን ለትዉልዱ ያዘጋጀዉ ታላቁ አባት አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ በኢትዮጵያዉያን ዘንድ ሆነ በዓለም ብዙ እዉቅና ስላልተሰጠዉና ስላልታወቀ እግዚአብሔር ትዉልዱ እንደነ ቅዱስ ያሬድና እንደ ሌሎቹ ጻድቃን ሰማዕታት ሐዋርያት ነቢያት እንዲታሰብና እንዲታወቅ ፈልጎ እንዳጻፈ ነዉ የማምነዉ ይህን ከጻፍኩ በኋላ በግሌ በምጸልያቸዉ ጸሎቶች ዉስጥ የምስጋና ጸጋ የበዛላቸዉን ስማቸዉን ስጠራ የቅዱስ ያሬድንም ስም እያካተትኩ ነዉ የምጸልየዉ እግዚአብሔር በትዉልዱ አመቤታችን እንድትመሰገንና እንድትገን ያደረገዉ ዋናዉ ምክንያት ለሰዉ ዘሮች መዳኛ ምክንያት ሆና ስለተገኘችና ለአዳኙ እግዚአብሔር ለኢየሱስ ክርስቶስ እናት ለመሆን በቅታ በመገኘቷና ከእርሷ የተነሳዉ ሥጋና ደም መለኮት ተዋሕዶት ለዓለም መስዋዕት ሆኖ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ የሰዉ ልጆች እየበሉትና እየጠጡት ከእርሱ ከእግዚአብሔር ጋር አንድ የሚሆኑበትና በኃጢአትም ሲወድቁ ከሰማያዊ መዝገብ ከአግዚአብሔር ባሕርይ ላይ ኃጢአታቸዉን የሚያስደመስስ ስለሆነ ነዉ ለዚህ ምርጫና ብቃት የደረሰችዉ አዳምና ሔዋን እዉነተኛ ንስሐ በገቡ ጊዜ እግዚአብሔር በዚያን ወቅት በምድር ዉስጥ ካላቱ ርኩሳን መናፍስት ቁጥር አኩል እስከሚሆን ድረስ ቀደም ሲል በገነት ዉስጥ በአዳምና ሔዋን ምሳሌያዊ ባሕርይ ግንኙነት አማካይነት ካለመኖር ወደ መኖር እንዲመጡ በሐሳቡበእቅዱ ዉስጥ ያሉትን ለቅጽበት ያህል ካለመኖር ወደ መኖር ባመጣቸዉ ጊዜና በዚያች ቅጽበት ጊዜ ዉስጥ በነጻ ሕሊናቸዉና ፈቃዳቸዉ ተጠቅመዉ ፈጣሪያቸዉን በእዉነትና በመንፈስ የአፈላለጋቸዉን እምነትና ብቃት በሚመለከትበት ወቅት የእመቤታችን ነፍስ የብቃት ደረጃ መቶ ከመቶ ዉጤት አግኝታ በአግዚአብሔር በመወደዷና በመመረጧ ነዉ በሥጋም በምድር ላይ ስተገለጸ ያንኑ ብቋቷን በማሳየቷ እርሱ የሁሉ ፈጣሪ አምላክ የሆነዉ አልፋና ዖሜጋ ከሥጋዋ ሥጋን ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ ሰዉ ሆኖ ከሁለት ባሕርይ አንድ ባሕርይና ከሁለት አካል በአንድ አካል ተገልጾ የተለያዩ ተአምራትና ፈዉስ አድርጎ ትዉልዱ ምን ማድረግ እንዳለበትና እንደሌለበት አስተምሮ በመጨረሻ የተለያዩ መከራዎችን ተቀብሎ ራቁቱን በመስቀል ላይ ተሰቅሎ በሥጋዉ ሞቶ እንደገና በመዋሐድ ትንሣኤን አሳይቶ መኖሪያችንም ሰማያት መሆኑን ወደ ሰማይ በማረግ አሳይቶን የማዳን ስራዉን አጠናቋል ታዲያ በዚህ የማዳን ተግባሩ ብቸኛዋና የመጀመሪያዋ ተሳታፊ አመቤታችን ስለሆነች ነዉ እንድትመሰገንና እንድትገን ፈቃዱ የሆነዉ ከዚህ በተጨማሪ በገነት ዉስጥ አዳምና ሔዋን ካለመኖር ወደ መኖር ነፍሳት በአነሱ ምሳሌያዊ ባሕርይ ግንኙነት እንዲመጡና ለሁሉም ልጆች ኃላፊዎች ተጠሪዎች እንዲሆኑ የሰጠዉን ሥልጣን እነሱ በእግዚአብሔር ቃል ሆነዉ ስላልተገኙ ያ ሥልጣን አንደ አግዚአብሔር ቃልና ፍላጎት ሆኗ ለተገኘችዉ ለአመ አምላክ ድንግል ማርያም ነዉ የተሰጠዉና ለሰዉ ልጆች ሁሉ የአደራ እናት ለመሆን የቻለችዉ ለዚህም ነዉ የሰዉ ዘሮች ከሞት መንገድ ወደ ሕይወት እንዲመጡ ተስፋ ሳትቆርጥ ወደ ሰማያት ዉስጥ ከገባች ጀምሮ በተገለጸችበት ብርፃናዊ ባሕርይ ትዉልዱን ስትመራና ልጂንና አምላኳን ኢየሱስ ክርስቶስን ሁል ጊዜ በምሕረት እንዲጎበኘን በምልጃዋ በፊቱ የምትቆምልንና የእግዚአብሔርን ቁጣ በማብረድ ከምድር ሙሉ በሙሉ ከመደምሰስ እየጠበቀችን ያለዉ ምክንያቱም እግዚአብሔር ፍቅሩና ምሕረቱ ወሰንና ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ገደብ የሌለዉ የትየለሌ እንደሆነ ሁሉ ፍርዱና ዉሳኔዉ እንዲሁም እጅግ ጥብቅና ፍትሐዊ ስለሆነ እርሱን መምሰል የተላበሰች ነፍስ እርሱ የማይወደዉንና የሚጠላዉን ተግባር ሆነ ንግግር እንዲሁም ሐሳብ ስትፈጽም እጅግ ስለሚያስቆጣዉ ትዉልዱን ያጠፋዉ ነበር ነገር ግን ይኸዉ ለዘመናት በዋናነት በእመቤታችን ድንግል ማርያም ከዚያም በቅዱሳን መላእክትና በቅዱሳን ነፍሳት አማላጅነት ታግሶን እስከ አሁን ሳንጠፋ ቆይተናል አሁን ግን ዓመፃችን ክህደታችን ርኩሰታችን እጅግ ስለ ከፋ የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ባለሟሎችና ወዳጆች እንዲሁም ቅንነተ እዉነተኛነት የዋህነት ትህትና ፍቅር የሚታይባቸዉን ሰዎች በምድር እንዲቀሩና ሌሎች እግዚአብሔርን በመካድና በንስሐ አልመለስም በማለት የጸኑ ዓመፀኞች ግን ከምድሪቱ እንዲጸዱ እግዚአብሔር ወስኗል አመቤታችን ለሰዉ ዘሮች ያላትን ጥብቅናና በአግዚአብሔር ዘንድ የተሰጣትን ሥልጣንና ጸጋ ዲያብሎስ ከነሠራዊቱ ስለሚያዉቅ ነዉ ቀን ከሌሊት ትዉልዱን ከእርሷ ለማራቅና እርሷን ከማፍቀርና ከማመስገን ለመለየት የሞት ሽረት የሚያደርገዉ ምክንያቱም በተሰጣት ጸጋና በተገለጸችበት ብርፃናዊ ባሕርይ የእያንዳንዱን የአዳምና ሔዋን ዘሮች እንደ መንፈስ ቅዱስ ተግባራቸዉን ንግግራቸዉን ሐሳባቸዉን ጭምር ታዉቃለትች በዚህም ምክንያት ወዳጆቿ አግዚአብሔር የሚደሰትበትን ሕይወት እንዲይዙ ሁል ጊዜ የራሷን ጥረት ታደርጋለች ጸጋም እንዲላበሱ ታደርጋለች በመጨረሻም ለታላቅ ሰማያዊ ክብር ታበቃቸዋለች ታዲያ ዲያብሎስ በዚህ ተግባሯ እንዴት አይበሳጭባት። መላሹ የአግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ ቀደም ብዬ እንደገለጽኩት በአሁን ሰዓት ትዉልዱ ተስፋዉን ምድርን አድርጎ ስለሚመላለስ ሥጋዊዉንም ሆነ መንፈሳዊዉን መድረክና ወንበር የሚጠቀምበት ሕዝብንና ምአመናን ለማገልገል ሳይሆን ኑሮን ለመደጎምና ለግል ብልጽግና ነዉነፁ በተለይ በመንፈሳዊ መድረክና ወንበር ለሥጋቸዉ አገልግሎት የሚጠቀሙ «አገልጋይ ነን» የሚሉ ሰዎች ፍርዱ እጀግ ይብስባቸዋል ምክንያቱም ቃሉን እያወቁ ነዉ በድፍረት የአግዚአብሔርን ቤት የመሸቀጫና የመነገጃ ቦታና መድረክ ያደረጉት ማንም ሰዉ ቢሆን ከደከመና ከለፋ ተመጣጣኝ ዋጋ ማግኘት የሚገባዉ ቢሆንም አሁን እየታየ ያለዉ ግን ጥቂት ግለሰቦች በአቋራጭ መንገድ ለመክበርና ራሳቸዉን ብቻ ለማበልጸግ መሰለፋቸዉን ነዉ በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ብዙ የማስተማር ሆነ የመስበክ አዉቀቱም ጸጋዉም ያላቸዉ መምህራንና ሊቃዉንት እንዲሁም ካህናት አሉፎ እንዲሁም የመዘመር አዉቀቱና ጸጋዉ ያላቸዉ መዘምራንና ካህናት ከልዩ ጣዕመ ዜማ ጋር ተዋሕደዉ አሉ ነገር ግን ለእግዚአብሔር አገልግሎትና ለምእመናን አገልግሎት ነዉ የተሰለፉት እንጂ በእአዉቀታቸዉና በድምፃቸዉ በመጠቀም ቃሉንና ምስጋናዉን ለግል ጥቅማቸዉ አልሸጡትም አልነገዱም ለኑሮ ድጎማ ቢያስፈልግ እንኳ እነዚህ ለብዙ ዓመታት የቤተክርስቲያን ትምህርት ተምረዉ እንኳን ሊበለጽጉበት ቀርቶ ኑሮን ለማሸነፍና ቤተሰባቸዉን በአግባቡ ለማስተዳደር የሚያስችል የአገልግሎት ክፍያ ለማይከፈላቸዉ ለተረሱትና ለተገፉት መምህራን ሊቃዉንት መዘምራን ካህናት ዲያቆናት ነበር ሊደጎሙና ሊረዱ የሚገባዉ ያለዉ አዉነታ ግን አብዛኛዉ የአግዚአብሔርን ቃልና ምስጋና የሚነገደዉ የቤተክርስቲያን በቂ ትምህርትና እዉቀት በሌላቸዉና ተስፋቸዉን ምድር አድርገዉ እንደ አለማዉያኑ ባለፎቅን ባለኮብራ ለመሆን ሌት ተቀን በሚሯሯራጡት አስመሳይ አገልጋዮችና አማኞች ነዉ ለዚህም ነዉ የኢትዮጵያ ተዋሕዶ ሃይማኖት እምነትና ሥርዓት እንዲሁም ትዉፊት ባልጠበቀ መልኩ የተለያዩ «ስብከቶችና መዝሙሮች» በካሴትን በሲዲ እየወጡ ምእመኑን የሚያደናግሩትና መናፍቅ መናፍቅ የሸተቱ «ስብከቶች»ና ዘፈንና ዳንኪራ የመሰሉ «መዝሙሮች» የሚደመጡት በዓለም ዘንድ በትልቅ ደረጃ የሚታዩትንና የተለየ ደሞዝና ክብር ያላቸዉን «ዶክተር ፕሮፌሰር ሳይንትስት» የሚባሉትን የሚያስንቁ በመንፈሳዊ እዉቀት እጅግ የመጠቁት የኢትዮጵያ ተዋሕዶ ሃይማኖት መምህራንና ሊቃዉንት እንኳን በዶክተርና በፕሮፌሰር ደረጃ ሊታዩ ቀርቶ የአንድ ሰርተፍኬትና ዲፕሎማ ምሩቅ የሚያገኘዉን ክብርና ደሞዝ አለማግኘታቸዉ ሲታይና እንዲሁም በቤተክርስቲያኒቱ ስም የእግዚአብሔርን ቃልና ምስጋና እየሸጡ ለተንደላቀቀና ለተለየ ክብረት የተሰለፉ ሰዎችን ስንመለከት ምን ያህል እኛ በሥጋዊ ሆነ መንፈሳዊ ወንበር ላይ የተቀመጥን ሰዎች ኢ ፍትሐዊ ተግባር እየፈጸምንና እያስፈጸምን መሆናችንን ነዉ እነዚህ ብልጣብልጥ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ «ሰባኪ»ና «በማሪ» ነን ባዮችና አሳታሚዎች ኪሳቸዉ ስትጎልና አንድ ያቀዱትን የሥጋ ዓላማ ለማሳካት ሲሉ በኢትዮጵያ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ያልታየና ያልተመረመረ እንዲሁም እምነቱንና ሥርዓቱን ትወፊቱን ያልጠበቀ ስብከትና መዝሙር መሳይ በካሴትና በሲዲ እያወጡ ፍላጎታቸዉንና ዓላማቸዉን ያሳካሉ እዉነተኞቹ ደግሞ ቤተክርስቲያንን ለመርዳት ገዳማትንና አብነት ትምህርት ቤቶችን ለመደጎም እንዲሁም መንፈሳዊ አገልግሎት ለማስፋፋት ባጠቃላይ በሥጋም በነፍስም የሚጠቀሙበትንና የቤተክርስቲያኒቱን እምነትና ሥርዓት እንዲሁም ትዉፊትና ዜማ በጠበቀ መልኩ የተለያዩ መንፈሳዊ ካሴቶችና ሲዲዎችን ለአገልጋዩና ለምእመኑ ያቀርባሉ በቤተክርስቲያን መድረክና በዙሪያ የሚደረገዉ የሞንታርቦ ረብሻና ንግድ የሚያሳየዉ ለቤተክርስቲያንና ለምአመናን የሚቆረቆርና የሚያስብ አረኛ እንደሌለ ነዉ ምክንያቱም በሕግ ሥርዓት ሊያሲዙና እንደ አስፈላጊነቱም ሊያስቀጡ ሲችሉ ማንም አንደፈለገዉ በእግዚአብሔር ቤት እንዲፈነጭ በመፍቀዳቸዉ ነዉ ምናልባት ተቃዉሞና ጥላቻ እንዳይደርስባቸዉ ፈርተዉ ከሆነ የቀደሙትን አዉነተኛ አገልጋዮች ሕይወት ማስታወስ ይገባቸዋል ይኸዉም ተቃዉሞና ጥላቻ ብቻ አይደለም ድብደባ ስቅላት ግድያ ስድብ ሌላም ደርሶባቸዋል ነገር ግን በእዉነት አገለገሉ መሰከሩ አንጂ ለራሳቸዉ ስምና ክብር ሥልጣንና ጥቅም ቅድሚያ አልሰጡም እዚህ ላይ መልካም አርአያቸዉና ተግባራቸዉ ሊመሰከርላቸዉ የሚገቡ ሰዎችና ማኅበሮች አሉ ምንም እንኳን በግለሰብ ደረጃ በማኅበሩ ስም የሚነግዱና አንደ ማኅበሩ ዓላማና ሕይወት የማይኖሩ ሰዎች ቢኖሩበትም እንዲሁም በአገልግሎት ላይ ሆነ በምእመንነት ደረጃ ላይ እያሉ በተለያየ ኃጢአት ተግባር እየተሰለፉ ምእመናንን የሚያሰናክሉና የሚያሳዝኑ የማኅበሩ ስም ለራሳቸዉ መከበሪያና የበላይነት ስሜት ለመፍጠር የሚጠቀሙ ወዘተ ጥቂት ግለሰቦች ቢኖሩም ከዚህ በተጨማሪ አንደ ግለሰብ የአግዚአብሔርን ሙሉ አዉነት በአዉቀታቸዉና በነባራዊዉ ሁፄታ በመገምገም ከአግዚአብሔር ሙሉ እዉነት ጋር የሚላተሙና የእግዚአብሔርንም መልእክት ከቁም ነገር የማይቆጥሩ የሚያጣጥሉ ቢኖሩም አንደ ማኅበር ደግሞ በቤተመንግሥት በቤተክህነት በቤተሕዝቡ ዉስጥ ባሉ የዓመፃ ልጆች ተጽህኖና አንዲሁም እንደ ሥጋና ደም ስሜታቸዉ በሚያገለግሉ ሰዎች ምክንያት አንዳንድ የፈጸሚቸዉ እንክርዳድ ተግባር ቢኖርም እንደ አጠቃላይ ግን በዚህ አስቸጋሪና ፈታኝ ዘመን በተለያየ አቅጣጫ የሚመጣባቸዉን የተለያዩ ፈተናዎች ተቋቋመዉ በአገር ዉስጥ ሆነ በዉጭ አገር ለኢትዮጵያ ተዋሕዶ ሃይማኖትና ለቅድስት ቤተክርስቲያን አምነትና ሥርዓት እንዲሁም ትዉፊትና ቅርስ መጠበቅ ከማንም በላይ በተደራጀና በተቀናጀ መልኩ አዉቀታቸዉን ሙያቸዉን ገንዘባቸዉን ጊዜያአቸዉን ሰዉተዉ በትጋትና በቆራጥነት እያገለገሉ ያሉት የማኅበረ ቅዱሳን አባላት ናቸዉፁ ይህም የሚታየዉ መልካም ስራቸዉና ፍሬያቸዉ በሁሉም ቦታ ይገልጻቸዋል በተቃራኒ አቋም የተሰለፉ የኢትዮጵያ ተዋሕዶ ዛይማኖትና የቅድስት ቤተክርስቲያን እምነትና ሥርዓት ትዉፊትና ማንነት ለሥጋና ደም ስሜት በሚመች መልኩ ለመለወጥና መድረኮችን እንደ ፕሮቴስታንት የእምነት ድርጅቶች የመዝናኛና የጊዜ ማሳለፊያ እንዲሁም የዳንኪራና የጭፈራ ለማድረግ ቆርጠዉ የተነሱ ተሐድሶ መናፍቃን የተባሉ የዓመፃ ቡድኖች ከአንዳንድ የመንግሥትና የቤተክህነት ሰዎች ጋር እንዲሁም ከተወሰኑ ምእመን ጋር በመሆን የዓመፃ ሰዎችን በማስተባበር ማኅበሩን ለማጥቃትና ለማጥፋት የማይፈነቅሉት ድንጋይ የማያወሩት የፈጠራ ወሬ የለም ምክንያቱም ይህ ማኅበር እነዚህ የዓመፃ ቡድኖች በቤትክርስቲያኒቱ ዉስጥ እንደፈለጉት ለመፈንጨትና ለመዋኘት እንዳይችሉ ያደረገና የዓመፃ ስራቸዉንም በማጋለጥ ስዉር ዓላማቸዉን ያከሸፈ ነዉ በዚህም ተሓድሶ መናፍቃን የጨለማዉ ገዥ መንፈስ በሕሊናቸዉ የነገሠ ስለሆነ ይህንን ማኅበር በቻሉት መንገድ ሁሉ ከመንግሥትና ከቤተክህነት እንዲሁም ከሕዝብ ጋር በማጣላት ለመበቀል ሌት ተቀን ይጥራሉ ነገር ግን ማኅበሩን የመሰረተዉ ሰዉ ሳይሆን ራሱ እግዚአብሔር ስለሆነ እስከ መጨረሻ ድረስ በአገልግሎት ያጸናቸዋል ይጠብቃቸዋል ከፍተዉ ሊያጠቋቸዉ የሚመጡትን ደግሞ በቁጣዉ ይጠርጋቸዋል ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ በግልጽ መታወቅ ያለበት በማኅበረ ቅዱሳን ዉስጥ እጅግ ብዙ አገልጋዮችና ምአመናን ጊዜያቸዉን ጉልበታቸዉን ገንዘባቸዉን አዉቀታቸዉን በመሰዋት በአገር ዉስጥና በዉጭዉ ዓለም በተለያየ መንፈሳዊ አገልግሎት በትጋት የተሰማሩ ያሉበት ለተለያዩ አብያተክርስቲያናትና ገዳማት እንዲሁም ለአብነት ትምህርት ቤቶች የገንዘብ የሙያ የእዉቀት የጉልበት ድጋፍ የሚያደርጉ በትርፍ ሰዓታቸዉ ኑሮዋቸዉን መደጎምና ተጨማሪ ገቢ ማግኘትና እንዲሁም የትምህርት ደረጃቸዉን ጭምር ማሻሻል ሲችሉ ራሳቸዉንና ጊዜያቸዉን ለመንፈሳዊ አገልግሎት በመሰዋት ቀን ከሌሊት የሚተጉ አገልጋዮችና ምእመናን የተሰባሰቡበት ያ ብቻ አይደልም በሥጋዊ ሆነ በመንፈሳዊ ወንበር ላይ ያሉ አካላት አንዳች ድጋፍና እርዳታ ሳያደርጉላቸዉና እንዲሁም በተለያየ መንገድ እየተፈታተኗቸዉና አያጠቋቸዉ ፈተናዉን በትዕግስትና በጽናት በመቋቋም ምእመናንን በማስተባበርና ራሳቸዉንም ለአገልግሎት በማሰለፍ ትዉልዱ በዓለም ተዉጦ እንዳይቀር የአገርና የወገን እንዲሁም የቤተክርስቲያን ፍቅር እንዲያድርበትና ሃይማኖቱንም በሚገባ አዉቆ በመልካም ስነምግባር እንዲመላለስ በከፍተኛ ትምህርት ተቋም ዉስጥ ለተማሪዎች ከፍተኛ አገልግሎት እየፈጸሙ ያሉ ናቸዉ ታዲያ አንዳንዶች እንደ ሥጋና ደም ስሜታቸዉ የሚመሩና ራሳቸዉን አዋቂና ፍጹም አድርገዉ የሚቆጥሩ አገልጋዮችና ምእመናን እንዲሁም ሥጋዉያን ተሰናክለዉባቸዋል ማኅበሩ ሆነ በዉስጡ የተሰባሰቡት አገልጋዮችና ምእመናን ዓለማቸዉና ግባቸዉ ቅድስት ቤተክርስቲያንን በቅንነትና በአዉነት ማገልግል እንዲሁም አገልጋዩ ሆነ ምእመኑ ከዘልማድ አገልጋሎትና ሕይወት ተለይቶ በእዉነትና በመንፈስ ቅዱስ እንዲያገለግልና አምነቱንም በሚገባ አዉቆ እንደ አምነቱ ሥርዓት እንዲመላለስ ነዉ ከዚህ በተጨማሪ ተዋሕዶ ዛይማኖት አንዳች ሳትበረዝና ሳትከለስ ኢየሱስ ክርስቶስ እንደመሰረታት ተጠብቃ እንድትቆይና የቤተክርስቲያኒቱም ቅርስና ትዉፊት በሚገባ ተጠብቆ ለቀጣይ ትዉልድ እንዲተላለፍ ነዉ እንጂ አንዳች ሥጋዊ ሆነ መንፈሳዊ ወንበር የማይፈልጉና ምኞትም የሌላቸዉ ናቸዉ እያንዳንዱ ሰዉ በዚህች ምድራዊ ሕይወት ዘመኑ እዉነትን ከቅንነት ጋር ካላዋሓዳት በስተቀር ሊሰናከልና ሊወድቅ ይችላል ይኸዉም በእዉነት ሽፋን ቅንነት የጎደለዉ ፍርድ ከፈረድን እንጠየቅበታለን እንዲሁም በቅንነት ሽፋን በእዉነት ካልፈረድን አንጠየቅበታለን ስለዚህ አንድን ጉዳይ በሥጋና ደም ስሜት ባልሆነ በመንፈስ ቅዱስ በአዉነት ልንመረምርና ከዚያም በቅንነት አዉነተኛ ፍርድ ልንሰጥ ይገባል እንጂ እንደ ግል ፍላጎታችንንና ጥቅማችን አይተን እዉነተኛነትና ቅንነት የሌለዉን ፍርድ ከሰጠን በምድርም በሰማይም የሚያስጠይቀን ይሆናል ለዚህ ሐሳብ ማብራሪያ እንዲሆነኝ አንደ ምሳሌ አቀርባለሁ ይኸዉም በትራፊክ ሥርዓትና ሕግ በሁለት አቅጣጫ ወይንም ከላይና ከታች ለሚሄዱ መኪኖች መለያ ድፍን መስመር በሚደረግበት ቦታ በአንዱ አቅጣጫ የሚሄድ መኪና ወደሌላኛዉ አቅጣጫ በሚሄደዉ ወሰን ዉስጥ ነጠብጣብ መስመር ከተደረገበት ቦታ በስተቀር መግባት አይችልም ይሁንና በዓለም ላይ በእያንዳንዱ የሕይወት ጉዞዋችን ላይ ያልታሰቡ ክስተቶች ይፈጠራሉና በግጭትም ይሁን በብልሽት ወደ አንድ አቅጣጫ የሚሄደዉ መንገድ ቢዘጋ ከኋላ የሚመጣዉ መኪና የድፍን መስመሩን ሥርዓት በመጣስ ከተቃራኒ መስመር የሚመጣዉን መኪና ሁኔታ አይቶ ነጻ ሲሆንለት ድፍን መስመሩን በማለፍ ሥርዓቱት ጥሶ ያ የተዘጋበትን መንገድ በማለፍ ወደ ራሱ መስመር ሊገባ ይችላል ለዚህ መስመር መጣስ ምክንያት የሆነዉ ሌሎች መኪኖዎች መስመሩን በተለያየ መንገድ ስለዘጉት ነዉ አንጂ ያንን የትራፊክ ሥርዓትን ሕግ በድፍረት በመጣስ አይደለም ሥርዓት ደግሞ ሰዉ የፈጠረዉና እንደ አስፈላጊነቱና አስገዳጅነቱ በፈጠረዉ ሰዉ ሊሻሻልና ሊስተካከል የሚችል ነዉ ታዲያ አንድ ትራፊክ አስከባሪ በእዉነት ከተመለከተ ያ ከፊት ለፊቱ በግጭት ይሁን በብልሽት መንገዱ ስለተዘጋበት የድፍን መስመር አለማለፍ ሥርዓትና ሕግ ጥሶ በሌላኛዉ መስመር ዉስጥ መግባቱ ሥርዓትና ሕግ ስለጣሰ የሚያስጠይቀዉና እንደ ሕጉ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ሊቀጣ ይገባዋል ነገር ግን የፈጸመዉ ድርጊት በቅንነት ከታየ ደግሞ በወቅቱ የተከሰተዉ አስገዳጅ ሁኔታ ነዉ ያንን መስመር አእንዲጥስና ወደ ትክክለኛዉ መስርመር ተመልሶ ጉዞዉን እንዲቀጥል ያደረገዉ ታዲያ ሕሊናዉን በቅንነትና በእዉነት የሚመራ ሰዉ ራሱ የተከሰተዉን ሁኔታ መርምሮና ገምግሞ መፍረድ ይጠበቅበታል ነገር ግን እዉነቱን ብቻ በመያዝ ቅንነት በጎደለዉ ሕሊና በዚያ አሽከርካሪ ላይ ቅጣት የሚፈጽም ትራፊክ ካለ ደግሞ ከአርሱ በላይ በፍርድ ወንበር ላይ የተቀመጠ ሰዉ በአዉነትና በቅንነት የመጨረሻዉን ፍርድ ሊፈርድ ይገባል አንጂ ሁለቱንም አጣምሮ የልያዘ ሰዉ በምንም ሁኔታ በፍርድ ወንበር ላይ መቀመጥ አይገባዉም አንኳን በፍርድ ወንበር ቀርቶ በተለያየ አገልግሎት ዉስጥ የተሰለፍን ሰዎች ማንኛዉንም አገልግሎት በእዉነትና በቅንነት በማየት ልናገለግልና ልንፈርድ ይገባል እንጂ የሕዝብና የምእመናን አገልጋይ ሆነን ሳለ አንደ ሥጋና ደም ስሜታችን የምናገለግል ሆነ የምንፈርድ ከሆነ በሰዉም በእግዚአብሔርም ልንጠየቅ አእንችላለን አንድ ሌላ ምሳሌ ብንመለከት አንድ በአገልግሎት ወይንም በኃላፊነት ወይንም በሌላ የስራ ድርሻ የተመደበ ሰዉ ቤተሰቡ ወይንም ራሱ ከባድ ችግር ገጥሞት ያልተፈቀደለትን የአዳራ ገንዘብ በመስረቅ ለችግሩ ቢያዉል እንደ ሰዉ ሰዉኛ በቅንነት ሲታይ ያጋጠመዉ ችግር አስገድዶት ሊሆን ይችላል በአገልግሎቱ ሆነ በኃላፊነቱ ታማኝ ባለመሆን ያልተፈቀደለትን ገንዘብ በመስረቅ ለችግሩ ያዋለሁ ነገር ግን በአዉነት ሲታይ ደግሞ «አትስረቅ» የተባለዉን ምድራዊ ሕግን ሆነ ሰማያዊ ሕግን ጥሷል በመሆኑም የአግዚአብሔር ሕግ እንደ ሁኔታዎችና አስገዳጅ ነገር የማይሻሻልና የማይሻር ስለሆነ በአዉነትና በቅንነት ያለ ሰዉ በስርቆቱ ሊጠይቀዉና ሊፈርድበት ይችላል ነገር ግን ፍርዱ እንደ ስርቆቱ ክብደትና ቅለት ከሌላዉ ሰራቂ ሊቀልለትና ሊለያይ ይችላል ባጠቃላይ ከእያንዳንዱ ሰዉ ደረጃዉ ቢለያይ እንኳ እዉነተኛና ቅን መሆን ይጠበቅበታል እንደ አእዉነተኛነቱና ቅንነቱ ብቃት ደረጃ መጠን ወንበር ላይ ሊቀመጥ ይገባዋል እንጂ አዉነተኛነትና ቅንነት የሌለዉ ሰዉ ምን ያህል እዉቀት ቢኖረዉ ሕዝቡን ሆነ ምእመኑን በሚገባ ሊያገለግልና እዉነተኛ ፍርድ ሊሰጥ አይችልም ጠያቂዉ አገልጋይ ማንም ሰዉ ሊሽራቸዉ የማይችሉት የእግዚአብሔር ትእዛዝና ሕግ የትኞቹ ናቸዉ። መላሹ የእግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ በመጀመሪያ ትዉልዱ ማወቅ ያለበት ክርስትና ምን ማለት እንደሆነ ነዉ ያኔ ምን ዓይነት ሕይወትና አስተሳሰብ መያዝ እንዳለበት እያንዳንዱ ያዉቃል ያስተዉላል ክርስትና ማለት እግዚአብሔርን ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ መምሰል ማለት ነዉ ምክንያቱም እርሱ እግዚአብሔር ክርስቶስ ተብሎ ነዉ እኛን ክርስቲያን ያሰኘን ክርስቶስ ደግሞ የሰዉ ዘሮችን ሁሉ በፍቅር የሚመለከትና አንድ ቤተሰብ አድርጎ የሚቆጥር እያንዳንዱ ሰዉ በቅን ሐሳበ በመልካም ተግባር በእዉነተኛ ሕይወት እንዲመላለስ የሚፈልግ እንዲሁም እያንዳንዱ እንደ ተሰጠዉ ስጦታ ስለ አዉነት እንዲመሰክርና በእዉነት እንዲኖር በዚህ ሕይወቱና አስተሳሰብ እንዲሁም ምስክርነቱ ምክንያት ማንኛዉንም ፈተናና መከራ ቢመጣበት ስለ እዉነት ራሱን ክዶ እንዲመሰክርና መስዋዕትነት እንዲከፍል በመጨረሻም የማያልፈዉን የድል አክሊል ተቀናጅቶ በሰማያዊ መንግሥት ዉስጥ እንደ እግዚአብሔር ሕያዉ ሆኖ እንዲኖር ነዉ ወደ ጥያቄዉ ምላሽ ስገባ ክርስትና እንኳን በዘረኝነትና በጎጠኝነት ሕይወት ሊመላለሱበት ቀርቶ ስለ እዉነት በመመስከሩና በመኖሩ ምክንያት እያንዳንዱ ሰዉ ከቤተሰቡ ከሚስቱ ከልጆቹ ከወንድሞቹ ከእህቶቹ ከዘመዶቹ ከጓደኞቹ ከስራዉ ከሥልጣኑ ከሚያገኘዉ ጥቅም ወዘተ የሚያስለየዉ ቢሆን እንኳ «ቤተሰቤ ልጆ ዘመዶቼ ወገኖቼ ዘሮቼ ጎጦቼ ወዘተ» ሳይል መለየት ጭምር ይጠበቅበታል እንጂ ስለ አነርሱ ሲል ከእዉነት መለየት የለበትም ይህም ብቻ አይደለም የተለያየ በደልና አድሎ እንዲሁም መከራና ግፍ ቢደርስበት አዉነትን ይዞ እስከ መጨረሻዉ መገኘት አለበት እንጂ ከምድራዊ ሕይወቱ ዘመን በኋላ ከሚያገኘዉ የሕያዉነት ዘመን ሕይወት አንጻር የዐይን ቅጽበት እድሜ ለማይሞላዉ ምድራዊ ዘመት ሲል በዓመፃ በክህደት በርኩሰት ሕይወት መመላለስ የለበትም በአፍ መፍቻ ቋንቋዬ ካልተሰበከልኝ በላቲን ፊደል ካልተጻፈልኝ ክርስትና በአፍንጫዬ ይዉጣ የሚል ሰዉ በእርግጠኝነት ክርስትና ምን አንደሆነ ያልገባዉና እንደ ሥጋና ደም ስሜቱ የሚመላለስ ነዉ ለእንደዚህ ዓይነት አስተሳሰብ ለያዘና በዘረኝነትና በጎጠኝነት ሕይወት ዉስጥ ያለ ሰዉ እንኳን በአፍ መፍቻ ቋንቋዉ ተሰብኮለትና በላቲን ፊደል ተጽፎለት አይደለም «ዝሙት ብትፈጽም ችግሩ የለዉም ብዙ ብታገባ ችግር የለዉም እንደፈለገዉ ብትበላ ብትጠጣ ብትኖር ችግር የለዉም የአግዚአብሔር መንግሥት ትወርሳለህ» ቢባል እንኳ ለቅን ሐሳብ ለመልካም ተግባር ራሱን ማሰለፍ አይችልም ምክንያቱም በሕሊናዉ የዲያብሎስ መንፈስ ስለነገሠ እዉነትን ለማጥፋት ነዉ የሚሰለፈዉ አንጂ በምንም ሁኔታ በዚህ አስተሳሰብ ዉስጥ ያለ ሰዉ ራሱን ለአግዚአብሔር ፈቃድ ማሰለፍና የአግዚአብሔርን ፈቃድ ለመፈጸምና ለማስፈጸም አይቻለዉም በቅንነትና በእዉነት ስለ ቋንቋ አጠቃቀም ብንነጋገር ደግሞ ቋንቋ ሰዎች የሚግባቡበት ስለሆነ አንድስዉ ቢቻለዉ ሁሉንም ቋንቋ ቢያዉቅ ይመረጣል ምክንያቱም ለሁሉም እንደሚሰሙበት ቋንቋ በመናገር ስለ አዉነት ሊያስተምርበትና ሊመሰክርበት አንዲሁም የተለያየ አገልግሎት ሊሰጥበት ይችላልና የቋንቋ ጥቅሙን ለዚህ ነዉ እንጂ ሰዎች ራሳቸዉን የተለየ የሚያድርጉበትና የሚያመጻድቁበት አይደለም ለዚህም ነዉ መንፈስ ቅዱስ በሐዋርያት ላይ በወረደ ጊዜ ብዙ ቋንቋ የማወቅ ጸጋ የተሰጣቸዉና በየቦታዉና በያገሩ ሲፄዱ ሕዝቡ ሊሰማቸዉ በሚችለዉ ቋንቋ ያስተማሩት ምክንያቱም አንደ ሰዉ በማይሰማዉ ቋንቋ ትምህርት ቢሰጠዉ ድምፅ ከመስማት ዉጭ አንዳች የሚያዉቀዉና የሚያስተዉለዉ ነገር የለም በመሆኑም በኢትዮጵያ ዉስጥ በገጠርም ይሁን በከተማ እንዲሁም በበረኃ ከተወለዱበት ቋንቋ ከአፍ መፍቻ ቋንቋቸዉ ዉጭ የማይሰሙ ወገኖቻችን አሉና በሚሰሙት ቋንቋ ማስተማሩ ተገቢና ትክክል ነዉ በዘረኝነትና በጎጠኝነት አስተሳሰብ ያሉ ቢኖሩ እንኳ የእግዚአብሔርን ቃል ሲሰሙና ሲያስተዉሉ ኢትዮጵያዊ ወገናቸዉ ብቻ አይደለም የዓለም ሕዝብ ሁሉ የእግዚአብሔር ፍጥረታትና ልጆች የሆኑ የአንድ የአዳምና ሔዋን ዘሮች የአንዱ ኖኅ ልጆች የሆኑት የካም የሴም የያፌት ነገዶች ወንድማማችና አህትማማች መሆናቸዉን እንዲሁም አንድ ቤተሰብ እንደሆኑ ያስተዉላሉ ይረዳሉ ከከአዚህ በተጨማሪ ለምን ወደዚህች ምድር እንደመጡ እግዚአብሔር ምን እንዳደረገላቸዉ ታላቅ ተስፋቸዉ ምን እንደሆነ ምንስ ማድግ እንደሚጠበቅባቸዉ ምን እንደተከለከሉ ምን እንደተፈቀደላቸዉ በሚገባ ያዉቃሉ ያስተዉላሉ ያኔ ተስፋ ባለዉ ሕይወትና በአዉነተኛ ሕይወት ይመላለሳሉ ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ በዘረኞችና በጎጠኞች የተበከለዉና የተመረዘዉ ሕሊናቸዉ ይጸዳል የዘረኞችና የጎጠኞች የጨለማ ተግባርንና የማን አገልጋይ እንደነበሩ ያስተዉላሉ በሌላ በኩል ኢትጵያዉኛ ቋንቋ ዐማርኛ ቋንቋ እየሰማና ማንበብና መጻፍ እየቻለ «እፄ በአፍ መፍቻ ቋንቋዬ ካልተማርኩና የክርስቲያኖችየዐምሓሮች ፊደል ባልሆነዉ በላቲን ፊደሌ ካልተጻፈልኝ ክርስትና ባፍንጫዬ ይዉጣ» የሚል ሰዉ ፍልጎቱ ቢሟላ እንኳ ክርስትና በሚያዘዉ ሕይወት መኖር ስለማይቻለዉ ምክንያቱም ሕሊናዉ ሙሉ በሙሉ በዘረኞችና በጎጠኞች ስብከት ስለተበከለና ስለተመረዘ ለእንደዚህ ዓይነቱ ሰዉ መጸለይ ነዉ የሚገባዉ እአንጂ የሥጋና የደም ስሜቱን ለማርካት ተብሎ የሚፈጸም ከንቱ ሥጋዊ መጠበብ ዘረኝነትና ጎጠኝነት ያስፋፋል አንጂ አዉነትን አያመጣም አፄ በኢትዮጵያዉኛ ፊደል መጻፍ ሆነ መማር መስራት አልፈልግም የባዕዳን ፊደል ይሻለኛል» የሚል ትዉልድ በኢትዮጵያ ምድር መፈጠሩ የሚያሳየን ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነትን ለማጥፋት የጨለማዉ ገዥ እንደራሴ በመሆን በክፉ ትንቢት ፈጻሚነት ወደ ወንበር የመጣዉ የሕወሓት ኢሕአዴግ መንግሥት እንደፍላጎቱና ምኞቱ የኢትዮጵያዊነት ስሜት ከትዉልዱ ልቦና መንግሉ ማዉጣቱና ጎጠኝነትን ማንገሠን በሂደትም ኢትዮጵያዊነትን ሙሉ በሙሉ የመደምሰስ ምኞቱና ፍላጎቱ እንደተሳካለት ነዉ ከእአዉነተኛ አገልጋይና አማኝ የሚጠበቀዉ ግን እንኳን ኢትዮጵያዉያን አይደለም ዓለም ልክ አንደ እንግሊዘኛዉና አረብኛዉ በኢትዮጵያዉኛዉ ዐማርኛ ቋንቋ በአንድ ላይ የሚዋሐዱበትና የግእዝ ፊደሉም ለዓለም እንዲተርፍ ማድረግ ነዉ ምክንያቱም ከአንድ ፊደል በላይ ሁለትና ሦስት ፊደል የሚያስፈልገዉ የሌላዉ ቋንቋ ቃላት በኢትዮጵያዉኛዉ በግእዝ ፊደል ቢጻፍ አንድ ፊደል ነዉና የሚያስፈልገዉ ይህም ጊዜን ሀብትን የሚቆጥብና ሸክምን የሚያቃልል ነዉ ሌላዉና ዋንኛዉ ደግሞ ለአግዚአብሔር መንግሥትነትና ለዓለም እንደራሴነት የተመረጠችዉ ኢትዮጵያ ስለሆች ዓለም ወደ አርሷ ነዉ መምጣት ያለበት እንጂ አርሷ ወደ ዓለም የምትሄድበት ምክንያት የለም እዚህ ላይ አንድ ለማንሳት የምፈልገዉ አለ ቀደም ብዬ እንደገለጽኩላችሁ ማኅበረ ቅዱሳን ብዙ የሚያስመሰግኑት ተግባር እንደፈጸመ ሁሉ ዘረኞችንና ጎጠኞችን ተከትለዉ እንክርዳድ ተግባር ፈጽመዋል ይኸዉም በኢትዮጵያዉ ዉስጥ በሚነገሩ ቋንቋዎች ዐማርኛ ቋንቋ ለማይሰሙ ወገኖቻችን ስብከት መዝሙር ማዘጋጀቱና በሚሰሙት ቋንቋ ማስተማሩ መልካም ሆኖ ሳለ ለተማረዉ ክፍል የግእዝን ፊደል ሀ ሁን ለሚያዉቅ ትዉልድ ኢትዮጵያዉኛ ባልሆነ በላቲን ፊደል መጽሐፍ እየጻፉ በማሰራጨታቸዉና ትዉልዱ የራሱ የሆነዉን ቅርስንና የማንነቱ መገለጫዉን ፊደል እንዲያጠፋና እንዲያጥላላ በተዝዋዋሪ ለመንግሥት ድጋፍ ማድረጋቸዉ ነዉ ቀደም ሲል «ፊደል መቀነስ የለበትም» ብለዉ እንዳልተከራከሩና በጽናት እንዳልቆሙ ሁሉ አሁን ደግሞ ለተለያዩ ድምፆች የግእዝ ፊደል ላይ ተጨማሪ ጭረቶች ሆነ ምልክቶች በማድረግ የግእዝን ፊደል ለሁሉም ቋንቋ እንዲያገለግል ማድረግ ሲጠበቅባቸዉ ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊነትን እንዲሁም ተዋሕዶ ዛይማኖት ለማደከምና ብሉም ለማክሰም በመጨረሻም ለማጥፋት ከተሰለፉ የዓመፃ ልጆች ከተሰባሰቡበት የሕወሓት ኢሕአዲግ ቡድን ጋር ፊደልን በተመለከተ አንድነት ፈጥረዉና በጥፋት ዓላማዉ ከጎኑ ሆነዉ ይኸዉ በኢትዮጵያ ዉስጥ የሚነገረዉን ቋንቋ ኢትዮጵያዊ ባልሆነ በባዕድ ፊደል በላቲን እየጻፉና እያጻፉ ይገኛሉ ለአዉነተኛ አገልግሎት እስከተሰለፉ ድረስ ስለ አዉነት መቆም ይጠበቅባቸዉ ነበር እንጂ እንደ ሥጋዉያንና እንደ ዲያብሎስ ስራ አስፈጻሚዎች ከንቱ ሥጋዊ መጠብብ ማድረግ አልነበረባቸዉም «በግእዝ ፊደላችን ነዉ የምንጠቀመዉ» በማለት በጽናት መቆምና በዚህም ምክንያት የሚመጣባቸዉ ፈተና ቢኖር እንኳ ሌሎችን ፈተናዎች በድል አዲወጡ ያደረገ የኢትዮጵያ አምላክ በዚህም የሚመጣባቸዉን ፈተና ድል አንዲያደርጉ ይረዳቸዉ ነበር ይሁንና «ተመሳስለህ ኑር ሕሊናህ ባይቀበለዉም ለመኖርና ለመስራት ስትል ሕሊናህል ሽጥ» የሚለዉን የአእምሮ ሕፃናትና የአእምሮ ቀላሎች አስተሳሰብ አሸንፏቸዉ ይህን እንክርዳድ ተግባር ሊፈጽሙ ችለዋል ነገር ግን የሰሩት ታላላቅ ስራና ለቤተክርስቲያናቸዉ የከፈሉት መስዋዕትነት አጅግ ብዙ በመሆኑና የዲያብሎስ ሥርዓት ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ተጽህኖ ስለፈጠረባቸዉ አንዲሁም በሌላ አመለካከት አንዳይታዩ ስጋት ስላደረባቸዉ በመሆኑ በአግዚአብሔር ሆነ በአመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በኩል አልተወቀሱም ምክንያቱም አነርሱ አንደ ሰዉ ዉጭዉን ብቻ ሳይሆን ዉስጡን በደንብ ያዉቃሉና ነዉ ነገር ግን «ልጆቹ ይህን ከንቱ ሥጋዊ መጠበባችሁን ተዉና ለሕሊናችሁና ለአምላካችሁ ብቻ ታምናችሁ እርሱ በሚያሳስባችሁና በሚመራችሁ ተግባር ላይ ብቻ ተሰለፉ እነዚያ በኃይላቸዉ ተመክተዉ «እንዲህ እናደርጋችኋለን እናስደርጋችኋለን» እያሉ የሚፎክሩትን አትፍሩ ተለምነዉ ተመክረዉ ተገስጸዉ እንኳ አንመለሰም በዓመፃችን አስከ መጨረሻዉ እንጸናለን ማንም ምንም ሊምደርገን አይችለም በመቃብራችን ላይ ካልሆነ በስተቀር ማንም አቋማችንን አያስለዉጠንም ወዘተ» እያሉ ሕሊናቸዉን ስላደነደኑና ስለታበዩ ልጄንም እጅግ ስላስቆጡ በቅርቡ እንደ እንፋሎት ተነዉ እንደ አቧራ በነዉ ዳግም የንስሐ እድል ወደማያገኙበት መቀጫ ቦታ ይገባሉ እናንተ ግን በእነሱ ዓመፃ ክህደት ርኩሰት ተግባር አትሰለፉ የእነሱን የክፋት የተንኮል የበቀል ዓላማ አስፈጻሚና ፈጻሚ አትሁኑ ከእነሱ ጋር በዓመፃቸዉ አንዳች አንድነትና ኅብረት አይኑራችሁ» በማለት እመቤታችን ለጥቂቶቹ ብትመክራቸዉም ብታስጠነቅቃቸዉም እነሱ ግን «አኛ ያለዉን ነባራዊ ሁኔታ በመመልከት ነዉ እያገለገልን ያለነዉ እንጂ እንደ ቆራጦቹ ኢያሱና ካሌብ «አንደ ሰዉ ሰዉኛ ካየን ሰዎቹ የሚያስፈሩና ጨካኝ የሚመስሉ በቀላሉ ድል የማይደረጉ ናቸዉ እግዚአብሔር ግን በቃሉ የታመነ ነዉና ወደ ከነዓን ያስገባናል ስለዚህ አናንት ሕዝቦች በአምላካችሁ ተማመኑ አንጂ ልባችሁ ወደ ግብፅ ባርነት አይመለስ በማለት ከአሥሩ ነገድ ተወካዮች በተለየ አቋም ተሰልፈዉ በአግዚአብሔር ላይ ያላቸዉን መተማመን በግልጽ ለሕዝቡ አንደመሰከሩት ቆራጥ ልብ ስለሌለንና በድምፅ ብልጫ ስለምናምን አሥሩ ነገድ «አነዚያ የከነዓን ሰዎች አስፈሪና ጨካኝ ናቸዉና ሙሴና እግዚአብሔር በግብፅ እንዳንኖር ሊያስጠፉን ነዉ ወደዚያ እንድንገባ ያሚያድርጉት» በማለት የኢያሱና የካሌብን አቋምና በአግዚአብሔር መተማመን በመቃወም በድምፅ ብላጫ ስላሸነፉ እኛም በድምፅ ብላጫ በመሸነፋችን አንዲሁም ፊደል የቀጠርን ስለሆነ በዓይናችን ከምናየዉና በጆሯዋችን ከምንሰማዉ ነባራዊ ሁኔታ ዉጭ በሆነ አቋም ለመሰለፍ ጽናትና ቆራጥነት ስለሚጎለን በተማርነዉና ባወቅነዉ ብቻ እናገለግላለን እንጂ የአስተሳስብና የአቋም ማስተካከያ አናደርግም ምንም እንኳን በመጽሐፍ ቅዱስና በተለያዩ ገድላትና ተአምራት ላይ እግዚአብሔር ከሕሊና በላይ የሆነ ተግባር እንደሚፈጽም ቢገለጽም አኛም ይህን ለመመስከር ባንቸገርም ተግባራዊነቱ ላይ ለማመን ግን ፃምሳ ፃምሳፊፍቲይ ፊፍቲይ ስለሆነ እምነታችን ወደ ሙሉ እዉነታና አቋም አእስከምንመጣ ድረስ ትንሽ ታገሽን ይህ በሚታይና በሚጨበጥ ነዉ መታመን ያለበት የሚለዉ የዘመኑ ትምህርት ተጽህኖ ስላደረብንና እኛም ከዚህ አስተሳሰብ በቀላሉ ለመላቀቅ ስለተቸገርን ጊዜ ይሰጠን እስከዛዉ ባለዉ ነባራዊ ሁኔታ እናገልግል» በማለት እስከ አሁን ድረስ ከእንክርዳድ ተግባራቸዉ አልተለዩም እዉነት ባለ ጊዜ ስትሆን ግን የእነሱ ሆነ የሌሎች እንክርዳድ ተግባር ከስዴዉ ተለይቶ ኢትዮጵያ ሆነች ዓለም በንጹህ ስንዴ ብቻ የምትገለገል ይሆናል እስከዚያ ድረስ ግን እያንዳንዱ በእዉነተኛ ተግባር ብቻ ነዉ መጽናት ያለበት ምክንያቱም ቀሎ ከተገኘና የአግዚአብሔርን ሙሉ እዉነት በመቃወም እንደ አሥሩ ነገድ እንደ ሥጋና ደም ሐሳቡ ከተመላለሰ ስለ ዓመፃዛዉም ዋጋ ይከፍላል እንዲሁም ከነዓን ሳይገባለኢትዮጵያ ትንሣኤ ሳይደርስ በመንገድ ላይ ሊቀር ይችላልና ሌላዉ መታወቅ ያለበት ደግሞ የሚሰራ ሰዉ ነዉ አንጂ የማይሰራ ሰዉ አይሳሳትም በዚህም ምክንያት አንዳንድ ግለሰቦች ሆናችዉ ቡድኖች ምናልባት ማኅበረ ቅዱሳን ለሃይማኖታቸዉና ለቤተክርስቲያናቸዉ ካላቸዉ ቅናዓት የተነሳ ካለስማችሁ የተለየ ስም ተሰቷችሁ እንደሆነ ከዛም ባለፈ ተወግዛችዉ ከሆነ ከክፋት ወይንም ከጥላቻ ወይንም ከበቀል አለመሆኑን አስተዉላችሁ በዉስጣችሁ አንዳች ቅሬታና ጥላቻ ሳያድርባችሁ ለአንዲት ዛፃይማኖትና ለአንዲት ቤተክርስቲያን ልትቆሙና ልትሰለፉ ይገባችኋል ምናልባት የሥጋና የድም ስሜት አካሄድ ፄዳችዉ ሊሆን ይችላል ወይንም ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ትክክለኛ አቋምና ሕይወት አልያዛችሁ ይሆናል ወይንም በሌሎች አማካይነት ሕሊናችሁ ተመርዞና ተበክሎ በተቃራኒ አቋም ተገኝታችሁ ይሆናል ወይንም እግዚአብሔር ለበጎ ሊያደርገዉ ፈቅዶ ሊሆን ይችላል እንጂ ማኅበሩ በበላይ በመንፈስ ቅዱስ ቁጥጥር ዉስጥ ስለሆነ ካለምክንያት አልተከሰሳችሁም አልተወገዛችሁም አሁን ግን በጸሎት ሆነ በሌላዉም ከጎናቸዉ ልትቆሙ ይገባል እንጂ እንደ ሥጋና ደም ስሜታችሁ ልትመለከቷቸዉ አይገባም ለቤተክርስቲያን በጽናትና በቆራጥነት ባይሰለፉ ኖሮ እስከ አሁን ድረስ የተለያዩ መናፍቃንና የእነርሱን ፈቃድ ለመፈጸምና ለማሰፈጸም ቆርጠዉ የተነሱ ተሐድሶዎች በቤተክርስቲያን ዉስጥ ይፈነጩ ነበር ቤተክርስቲያንም ወደ አዳራሽነት ተለዉጣ የዘፈንና የዳንኪራ አንዲሁም የመዝናኛ መድረክ ትሆን ነበር ማኅበረ ቅዱሳንና እነሱን መሰል አገልጋዮች እያሉም ነዉ ተሐድሶዎችና አስመሳይ አገልጋዮች በቀድሞዉ ፓትርያርክና በመሰሎሉቻቸዉ ድጋፍና ጥብቅና በቤተክርስቲያን ዉስጥ ሲፈነጩ የነበሩትና ያሉት አሁን ግን እንክርዳዱና አስመሳዩ እንደ እንደ እንክርዳድነቱና ገለባነቱ የሚለይበትና የሚበጠርበት ወቅት ላይ ስላለን አያንዳንዱ እንደ ቅድስት ቤተክርስቲያን እምነትና ምግባር አንዲሁም ሥርዓትና ትዉፊት ነዉ ጸንቶ መገኘት ያለበት ሌላዉ እዚህ ላይ ለማስታወስ የምፈልገዉ ዳግም በዚያ ምክር ቤት የመናገር አድል እንደማይገጥማቸዉ በእርግጠኝነት የሚያዉቀዉ የኢትዮጵያ አምላክ በሚያዚያፀ ዓም የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩትን አቶ መለስ ዜናዉን ጸፍቶ ከልቦናቸዉ ሞልቶ ሊፈስ የነበረዉን ንግግር እንዲናገሩ አስደርጓል ይኸዉም በንግግራቸዉ ከአክራሪነት ጋር በተያዘ ወገኖቻችን ከሆኑት በእስልምና እምነት ዉስጥ በአክራሪነትበአሸባሪነት የሚፈርጂቸዉ ሰዎች እንዳሉ ከገለጹ በኋላ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት ዉስጥ ደግሞ ማኅበረ ቅዱሳንን በዚሁ መልክ ፈርጀዉታል ይህን ያቀረቡት ደግሞ ለባለሥልጣኖቻቸዉና ለካድሬዎቻቸዉ ብቻ ሳይሆነ ለኢትዮጵያና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ነዉ ይህ የመጨረሻ መሰናበቻ ንግግራቸዉም በቀጣይ በየስብሰባዉ ላይ የሕወሓት ብአዴን ኢሕአዴግ ባለሥልጣናትና ካድሬዎች ማኅበሩን በማጥላላትና የተለያየ ተጽህኖ እንዲደርስበት እንዲሁም የቅርብ ክትትል እንዲደረግበት ተደርጓል ያም ብቻ አይደለም ሕዝበ ሙስሊሙ ይወክሉኛል አዉነተኛ አገልጋዮች እንዲመረጡ ያስደርጉልኛል» ብሎ የመረጣቸዉን ወገኖች የሕወሓት ብአዴን ኢሕአዴግ መንግሥት «አሸባሪ ሁከት ፈጣሪ ናቸዉ» ብሎ ወደ አስር እንዳስገባቸዉ ሁሉ ማኅበረ ቅዱሳንንም ለሥልጣኔ ያሰጋኛል» ብሎ በሚያስቡበት ወቅትም አሸባሪሁከት ፈጣሪ» ብለዉ ተወካዮቹን ከማሰር ወደ ኋላ የማይመለሱ ቀን ከሌሊት ለሥልጣናቸዉ ብቻ የሚያስብ በበላይ በዲያብሎስ መንፈስ የሚመሩ የእዉነት ተቃዋሚ ናቸዉ የሚያሳዝነዉና የሚያስገርመዉ ግን ኢሕአዴግና ማኅበረ ቅዱሳን የሚመራበት መንፈስ ፍጹም ተቃራኒ መሆኑ እየታወቀና አንዲሁም ባለማወቅና በቅንነት አንዳንዶች የማኅበሩ አባል ሆነዉ የኢሕአዴግ አባልም በመሆን እጅና ጓንት ሆነዉ ሲያገለግሉ የነበሩ ሰዎች በዚህን ወቅት ይህን የኢሕአዴግን አመለካከትና አቋም እንደሰሙ ድርጅቱ የዲያብሎስ ድርጅት መሆኑን አስተዉለዉና አዉቀዉ ከድርጅቱ አባልነት መዉጣትን በመንፈስ ቅዱስ ብቻ በሚመራዉ ማኅበር ብቻ የሚጠበቅባቸዉን መፈጸም ሲገባቸዉ ለዲያብሎስ ድርጅት ጥብቅና በመቆም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን የተናገሩት በእኩልነት ስለሚያምኑ ከእስልምናዉ ዛይማኖት አክራሪአሸባሪ ብለዉ የጠሯቸዉ ሰዎች ስላሉ ያንን ለማመጣጠን ባላንስ ለማድረግ ሲሉ ማኅበረ ቅዱሳንን እንዲሁ በአክራሪነትበአሸባሪነት ሊጠሩት የቻሉት እንጂ ማኅበሩ አሸባሪ ነዉ ለማለት ፈልገዉ አይደለም» በማለት ድርጅታቸዉ በጥሩ አመለካከት አንዲታይላቸዉ ጥረዋል ለወደፊት ደግም ይህ ጥብቅና የቆሙለት ድርጅት ምን አንደሚሰራ የምንመለከተዉ ስለሆነ በዚህ የዲያብሎስ ድርጅት ዉስጥ ያሉ የማኅበሩ አባላት ዛሬ ነገ ሳይሉ ወደ ልባቸዉ ተመልሰዉ ከድርጅቱ ቢወጡና ለአንድ አምላካቸዉና እምነታቸዉ ቢታመኑ ያተርፋሉ እንጂ አይጎዱም ምክንያቱም ድርጅቱ የዓመፃ ልጆች የተሰባሰቡበት ስለሆነ እጅግ አጅግ በቅርቡ ጊዜ ዉስጥ ስለ ዓመዓቸዉ ዋጋ ይከፍሉበታልናጹ እንዲሁም በእግዚአብሔር ቁጣ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ይጠረጋሉና በማለት የእግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ ለጠየቃቸዉ አካል ምላሻቸዉን ሰተዋል ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ ምዕራፍ አሥር « ጠያቂዉ አገልጋይ አንዳንድ ሰዎች ፓትርያርክ ጳጳስ መነኩሴ ቄቂስ ዲያቆን መርጌታ ዘማሪ ሊቅ መምህር ንጉሥፐሬዝዳንት ጠቅላይ ሚኒነስትር ባለሥልጣን ወዘተ የሆነና ቅዱስ ቁርባን የተቀበለ ሁሉ የእግዚአብሔርን መንግሥት ይወርሳሉ» ይላሉ ለዚህ ምን አስተያየት አሎት። መላሹ የእግዚአብሔር አገልጋይና መልእክተኛ ቅዱስ ቁርባን ለታላላቅ ወይንም ለታናናሽ ሰዎች ተብሎ አልተለየም አልተከፈለም ማንኛዉም ሰዉ ከሕፃን እስከ አዋቂ ካልተማረ እስከ ተማረ ከተራ አስከ ዋና መሪ ድረስ ሊቀበለዉ የሚችልና እስከ ምድራዊ ሕይወቱ ፍጻሜ ድረስ እንደ አግዚአብሔር ፈቃድና ቃል ሆኖ ከተገኘ ለአግዚአብሔር መንግሥት ይበቃል የማያልፈዉን የአግዚአብሔር መንግሥትን ይወርሳል ከላይ የተገለጹትና ሌሎች የአገልግሎት ስያሜዎች አንዲሁም ጥሪዎች የእግዚአብሔርን ሕዝቦች በአግባቡ በቅንነትና በእዉነት ለማገልገል ለመምራትና ለማስተዳደደር ነዉ አእንጂ ስማቸዉና ሥልጣናቸዉ ብቻ ለአግዚአብሔር መንግሥት የሚያበቃ አይደለም በመንፈሳዊ ወንበር ሆነ በሥጋዊ ወንበር ላይ አንደ ኃላፊነታቸዉ ደረጃ ሆነዉ ካልተገኙና እግዚአብሔር የሚፈልገዉን ፍሬ ማፍራት ካልቻሉ አንዲሁም አገልግሎታቸዉን አንድ ስራ መስክ ብቻ ቆጥረዉና መንፈሳዊ ለመምሰል ብቻ ቅዱስ ቁርባን ከተቀበሉ ቅዱስ ቁርባኑ ፍዳ ነዉ የሚሆንባቸዉ አንጂ ሕይወት አይሆናቸዉም ይልቁኑ ከተራዉ ምአመን ይልቅ ፍዳቸዉን የሚያስብስባቸዉ ይሆናል በተቃራኒዉ ደግሞ እንደ ኃላፊነታቸዉ ደረጃ እንደ እግዚአብሔር ቃል ሆነዉ ከተገኙና አግዚአብሔር የሚፈልገዉን መልካም ፍሬ ማፍራት ከቻሉ እንደ አገልግሎታቸዉና ፍሬያቸዉ ደረጀ በአግዚአብሔር መንግሥትም የበለጠዉን ክብርና ሞገስ ያገኛሉ ብዙዎቻችን ንስሐንና ቅዱስ ቁርባንን እንለያያቸዋለን ነገር ግን የማይለያዩና በዓመፃ በኃጢአት ሕይወት ዉስጥ ለነበረ ሰዉ ከቅዱስ ቁርባን በፊት እዉነተኛ ንስሐ ይቀድማል እያንዳንዱ ዓመፀኛ ወይንም ኃጢአተኛ በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ስለ ፈጸመዉ ዓመፃዉ ንስሐ ሊገባና ሊጸጸት ይገባዋል እንዲሁም ዳግም ያንን የዓመፃ ተግባር ላለመፈጸም ለአምላኩ ቃል ኪዳን ሊገባና ያሳሳተዉና ያሰናከለዉ ሰዉ ካለም ይቅርታ ሊጠይቅ ይገባዋል ይህን ሳያደርግ ለይስሙላ ቅዱስ ቁርባን በድፍረት ቢቀበል ስለማቃለሉ የባሰዉን ፍርድ ነዉ የሚቀበለዉ በአሁን ሰዓት በግልጽ እንደሚታወቀዉ በመንፈሳዊ ወንበር ላይ በተለያየ ደረጃ የተቀመጡ ሰዎች አንዳንዶቹ ሕይወታቸዉና ተግባራቸዉ ዓመፃ ክህደት ርኩሰት የሞላዉ ነገር ግን «አገልጋይ» ተብለዉ በተለያየ የሥልጣን ደረጃ ላይ የተቀመጡ የእዉነትና የቤተክርስቲያን እንቅፋቶችና ምእመናንን የሚያሰናክሉ አንደበታቸዉ ሌላ ሕይወታቸዉ ሌላ የሆነ እግዚአብሔርን እጅግ ያስቆጡና የከፋዉን ቅጣት በራሳቸዉ ላይ እየጠሩ ያሉ አስመሳይ አገልጋዮች ናቸዉ ነገር ግን አገልግሎቱን እንደ ገቢ ማግኛ እንደ ስራ መስክ ብቻ ስለቆጠሩት ቅዱስ ቁርባኑን በድፍረት ይቀበላሉ ያቀብላሉ አነዚህ አስመሳይ አገልጋዮች በምድርም በሰማይም ፍርዱ እጅግ ይብስባቸዋል እንደ ዓመፃቸዉ ደረጃ የማይቋቋሙት ቅጣት ነዉ የሚጠብቃቸዉ ምክንያቱም በእግዚአብሔር ስምና በቃሉ ነዉ የነገዱትና በአሁን ሰዓት በሥጋዊ ወንበር ላይ ከዋና መሪ እስከ ታች ድረስ ያሉት ሰዎች ሁሉም ማለት ይቻላል የክህደትና የዓመፃ እምነት በሆነዉ አብዮታዊ ዲሞክራሲ የሚያምኑና ለተግባራዊነቱ ቆርጠዉ የተነሱ ስልሆነ እንደ ኃላፊነትና ዓመፃ ደረጃቸዉ ነዉ የሚጠየቁትና የሚፈረድባቸዉ ነገር ግን በእግዚአብሔር ስምና በቃሉ ስላልነገዱ በመንፈሳዊ ወንበር ላይ ከተቀመጡት ዓመፀኛ ሰዎች ይልቅ ፍርዱ ይቀልላቸዋል ሌላዉ ደግሞ ማንም ሰዉ ቢሆን ሕሊናዉ እያወቀ ስለ ሰራዉ የዓመፃ ወይንም የኃጢአት ተግባር ንስሐ ካልገባና ካልተጸጸተ በስተቀር በደዌ ዳኛ በአልጋ ቁራኛ ተይዞ በተለያየ በሸታ ሕሊናዉን ካጣ በኋላ «ያድነዉ ወይንም ይግደለዉ» በሚል አጉል አስተሳሰብና እምነት ቅዱስ ቁርባን ቢቀበል ምንም እንኳን ሕሊናዉ ሳያዉቅ በሰዎች አማካይነት የሚቀበል ከሆነ እንደ ድፍረት ተቆጥሮበት ፍዳ ባያመጣበትም ሕይወት ግን ታላቅ የብርፃን ተስፋ ለኢትዮጵያዉያንና ለዓለም ሕዝብ በሙሉ አይሆነዉም አንዲሁም አዉነተኛ ንስሐ ስላልገባ ኃጢአቱን ከሰማያዊ መዝገብ ከእግዚአብሔር ባሕርይ ላይ አይደመስስለትም ሕሊናዉ እያወቀ እዉነተኛ ንስሐ ሳይገባና ሳይጸጸት በድፍረት ቅዱስ ቁርባኑን ከተቀበላ ግን ከኃጢአቱ በተጨማሪ ስለ ድፍረቱና ስለማቃለሉ ፍዳዉን ይቀበላል በሌላ በኩል ደግሞ በማወቅም ይሁን ባለማወቅ በተለያየ የዓመፃ ወይንም ኃጢአት ሕይወት የተመላለሰ ሰዉ ወደ ልቡ ተመልሶ ስለ ኃጢአቱ እዉነተኛ ንስሐ ከገባና ከተጸጸተ ቅዱስ ቁርባኑ ኃጢአቱን ከሰማያዊ መዝገብ ላይ ይደመስስለታል በፍርድ ቀንም ንስሐ ለገባባት ኃጢአት አይጠየቅበትም እንዲሁም በበሽታ ተይዞ ከሆነም የእግዚአብሔር ፈቃዱ ከሆነ በቅዱስ ቁርባኑ ሊፈወስና ሊድን ይችላል ከዚህ ዉጭ በአጉል ብልጣብልጥነትና በአቋራጭ መንገድ እግዚአብሔርን አታሎ ለእግዚአብሔር መንግሥት መብቃት አይቻልም እዉነተኛ ንስሐና ጸጸት ናት ኃጢአትን የምታስደመስስና ነጻ የምታስወጣዉ ጠያቂዉ አገልጋይ አንዳንድ ሰዎች ሰዎችን «ጌታዬ» ብለዉ ይጠራሉ ተጠሪዎችም «አቤት» ብለዉ ጌትነታቸዉን ይቀበላሉ ይህ የአንዱን ጌታ ስም አንደመዉሰድ አይቆጠርም ወይ።