Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convertir en PDF
  • Liste de lecture
  • Abrégé
  • Livre audio
  • Chercher
  • Télécharger
  • myzon
  • S'identifier
  • registre
English  አማርኛ  Français  العربية
Livre du jour

ቅፅ 25 የሠበር ሰሚ ችሎት ውሳኔዎች (1).pdf


  • word cloud

ቅፅ 25 የሠበር ሰሚ ችሎት ውሳኔዎች (1).pdf
  • Extraction Summary

አስገዳጅ የሆኑ የሰበር ሰሚ ችሉቱ የአሁን አመልካች በ ዓም የወጣ ሲሆን የወንጀል ኃላፊነቱን እና ቅጣቱን አስመልክቶ ሙሉ በሙሉ ሊባል በሚችል ደረጃ ከዚሁ አዋጅ የተቀዳ መሆኑን ከድንጋጌዎቹ ይዘት መገንዘብ ይቻላል እንግዲህ በአዋጁ መሰረት ለአመልካች መስሪያ ቤት የተሰጠው መከፈል ሲገባው ያልተከፈለ የቀረጥ እዳን ተከታትሎ የማስከፈል ሥልጣን በዋናነት የንብረቱን ባለቤት ሳይሆን ንብረቱን እራሱን የሚከተል ይሆናል እናም አመልካች ክስ የቀረበበትን ተሽከርካሪ በቁጥጥር ስር ከቪቨፀሬ።

  • Cosine Similarity

በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ ለዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት ሊቀርብ የቻለው በፍትሐ ብሔር ክስ ክርክር ተከሳሽ የነበረ ሰው በክርክር ላይ እያለ መሞቱን ተከትሎ የሟቹ ወራሾች ሟቹን አስመልክቶ የተሰጠውን ውሳኔ በፍብሥሥህሀግ ቁጥር መሰረት ሊቃወሙ አይችሉም በሚል የተወሰነበትን የህግ አግባብ መርምሮ ለመወሰን ነው ጉዳዩ እንዲህ ነው የአሁን ተጠሪዎች የአመልካችን እናት ጨምሮ በሶስት ሰዎች ላይ የገጠር መሬት ይዞታን በተመለከተ በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምዕራብ ሸዋ ዞን ግንደበረት ወረዳ ፍርድ ቤት ክስ ያቀርባሉ ጉዳዩ በክርክር ላይ እያለ የአሁን አመልካች እናት ከዚህ ዓመት በሞት ይለያሉ ክርክሩም በዚሁ ቀጥሎ ውሳኔ ከተሰጠ በኋላ የአሁን አመልካች ከእናታቻው አኳያ የተሰጠው ውሳኔ መብታቸውን የሚነካ መሆኑን ጠቅሰው በፍብሥሥህግ ቁጥር መሰረት የመቃወም አቤቱታ ውሳኔን ለሰጠው ወረዳ ፍርድ ቤት ያቀርባሌ ፍርድ ቤቱም በመቃወም አቤቱታው ላይ የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ ክርክር የቀረበበት ይዞታ የአሁን አመልካች እናት እና አባት መሆኑ እና በስማቸውም ተመዝግቦ የሚገኝ ስለመሆኑ አረጋግጫለሁ በሚል ምክንያት ቀድሞ የተሰጠውን ውሳኔ ሽሯል በዚሁ ውሳኔ ላይ ይግባኝ የቀረበለት የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ይህንኑ ውሳኔን አፅንቷል የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት በበኩሉ በመቁ ላይ የግራ ቀኙን ክርክር ሰምቶ ሐምሌ ዓም በሰጠው ውሳኔ አመልካች የመቃወም አቤቱታ ባቀረቡበት ጉዳይ ላይ የአመልካች እናት የክርክሩ ተካፋይ ሆነው በክርክር ላይ እያሉ ከሞቱ አመልካች የፍብሥሥህግ ቁጥር በሚያዘው መሰረት በእናታቸው እግር ተተክተው ክርክሩን ከሚያስቀጥሉ በቀር በሚያውቁት ጉዳይ ላይ ውሳኔውን በፍብሥሥህግ ቁጥር መሰረት ሊቃወሙ አይችሉም በማለት የስር ፍርድ ቤቶችን ውሳኔ ውድቅ አድርጓል የአሁን የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ነው አመልካች ሐምሌ ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ በክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ ላይ ተፈፅሟል ያሉትን መሰረታዊ የህግ ስሀተት ጠቅሰው በዚህ ችሎት እንዲታረምላቸው ጠይቀዋል ፍሬ ቃሉም የአሁን ተጠሪዎች ክርክር የተነሳበት ይዞታ ይገባናል የሚል መከራከሪያ ከማቅረብ ባለፈ አመልካች በመቃወም አመልካችነት ቀርባ ልትከራከር አይገባም የሚል ክርክር ባላቀረቡበት የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ባልተነሳ ጉዳይ ላይ ውሳኔ መስጠቱ አግባብ አይደለም ወላጅ እናት ከተጠሪዎች ጋር በክርክር ላይ የነበሩ ስለመሆኑ የማውቀው ነገር የለም እናቴ በክርክር ላይ እያሉ ሞሞታቸውን ፍርድ ቤቱ ከቪቨፀሬ። ቧ ይኸው ችሎት በሰመቁ እና በሌሎች በርካታ መዝገቦች ላይ ትርጉም ተሰጥቶ አቋም ተይዛል የሰበር ችሎቱ የሚሰጠው የህግ ትርጉም አስገዳጅ እንዲሆን የተፈለገው በተመሳሳይ ጉዳይ ላይ ህጎች በተመሳሳይ ሁኔታ ተተርጉመው እንደ ሀገር ወጥ እና የተረጋጋ የህግ ሥርዓት እንዲሰፍን ለማስቻል እንጂ ችሎቱ በማናቸውም መልኩ የሚጠቅሳቸው ጉዳዮች በሙሉ እንደ ህግ እንዲወሰዱ አይደለም ከዚህ አንፃር በሰመቁ ላይ ቀርቦ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ወራሽነታቸውን በፍርድ ቤት አረጋግጠው ማስረጃውን መሰረት በማድረግ የውርስ ዛብት ነው በሚል የያዙትን ንብረት የሚመለከት ክርክር ሲሆን በዚህ መዝገብ ላይ የቀረበው ክርክር ደግሞ የውርስ ሀብት ተለይቶ በሀብቱ ላይ የተሰጠ የወራሽነት ምስክር ወረቀትን የሚመለከት ነው እናም በሁለቱ ጉዳዮች መካከል ተመሳሳይ የህግ እና የፍሬ ነገር ክርክር ባለመኖሩ በሰመቁ የተሰጠው ትርጉም በዚህ መዝገብ ላይ ለቀረበው ጉዳይ አግባብነት ያለው ባለመሆኑ የስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ አስገዳጅ የህግ ትርጉምን ተላልፏል የሚባል አይደለም ከዚህ በመለስ ለአሁን አመልካች የተሰጠው የወራሽነት ማስረጃ የአሁን ተጠሪዎች በፍርድ መብት ባገኙበት ይዞታ ላይ የተሰጠ ስለመሆኑ በስር ፍርድ ቤቶች በፍሬ ነገር ደረጃ መረጋገጡን ከቀረበው የስር ፍርድ ቤቶች የፍርድ ግልባጭ መገንዘብ ተችሏል አመልካች የወራሽነት ማስረጃ የወሰዱበት ሀብት ሌላ ሰው በፍርድ መብቱን ባረጋገጠበት ሀብት ላይ ስለመሆኑ ከተረጋገጠ ቀደም ሲል የተሰጠው ማስረጃ መሰረዝ ያለበት በመሆኑ የስር ፍርድ ቤቶች በዚህ መልኩ በመወሰናቸው የፈፀሙት መሰረታዊ የህግ ስህተት የለም በመሆኑም ተከታዩ ውሳኔ ተሰጥቷል ውሳኔ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሉት በመቁ ላይ ሰኔ ዓም የሰጠው ትዕዛዝ የአርሲ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ ላይ የካቲት ዓም የሰጠው ትዕዛዝ እና የዲክሰስ ወረዳ ፍርድ ቤት በመቁ ላይ የካቲት ዓም የሰጠው ብይን በፍብሥሥህቁጥር መሰረት ፀንቷል ትዕዛዝ የዚህን ሰበር ችሎት ክርክር ወጪ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ማአ ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ ይህ ከሆነ በኋላ በዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ ላይ በመታየት ላይ የነበረው የግራ ቀኙ የሰበር ክርክር ጥቅምት ዓም ውሳኔ አግኝቷል በውጤቱም የከተማ አስተዳደሩ ሰበር ሰሚ ችሎት የመስተዳድሩ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የተከሳሽ ከሳሽነት ክሱ ለማየት የሥረ ነገር የዳኝነት ሥልጣን አለው ብሎ መወሰኑ በአግባቡ መሆኑን ግራ ቀኙ ከአስተዳደሩ ጋር የገቡትን ውል በተመለከተ ከቀረበው ክርክር አኳያ የአሁን ተጠሪ በመመሪያ ቁጥር አንቀፅ መሰረት በልዩ ሁኔታ በመመሪያው ተጠቃሜ ስለመሆናቸው በአግባቡ ለማረጋገጥ የሚያስችል በቂ ማስረጃ ባልቀረበበት ሁኔታ የስር ፍርድ ቤቶች የውሉን ህጋዊነት አስመልክቶ በየፊናቸው ውሳኔ መስጠታቸው አግባብ አለመሆኑን በመተቸት ከዚሁ አኳያ የግራ ቀኙ ክርክር በተጨማሪ ማስረጃ በድጋሚ ተጣርቶ እንዲወሰን ጉዳዩን ለመስተዳድሩ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በነጥብ ተመልቧሷል በዚሁ አግባብ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤቱ ክርክሩን በመስማት ላይ እንዳለ የአሁን ተጠሪ የተከሳሽ ከሳሽነት ክሱ አስመልክቶ በተሰጠው ውሳኔ መሰረት እንዲፈፀምላቸው ግንቦት ዓም የተፃፈ የአፈፃፀም አቤቱታ ለፍርድ ቤቱ አቅርበዋል ፍርድ ቤቱም በዚሁ ነጥብ ላይ የአሁን አመልካችን መከራከሪያ ከሰማ በኋላ ሐምሌ ዓም በዋለው ችሎት የአፈፃፀም አቤቱታ የቀረበበት ውሳኔ የተሰጠው በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ ላይ በመታየት ላይ የነበረው የግራ ቀኙ ክርክር ውጤት ሳይታወቅ መሆኑን ሰበር ሰሚ ችሎቱ ጥቅምት ዓም በሰጠው ውሳኔ እንደገና እንዲጣራ በሚል ካዘዘው ነጥብ አኳያ ውሳኔው በውጤት ደረጃ የአፈፃፀም አቤቱታ የቀረበበትን ውሳኔ የሻረ በመሆኑ ውሳኔው ሊፈፀም የሚችል አይደለም ሲል የተጠሪን አቤቱታ በብይን ውድቅ በማድረግ በዋናው ጉዳይ ላይ ክርክሩ እንዲቀጥል አዚል ይኸው ብይን እስከ ከተማ አስተዳዳሩ ሰበር ሰሚ ችሎት ድረስ ክርክር ቀርቦበት ፀንቷል ዋናውን ክርክር በተመለከተ ሐምሌ ዓም በዋለው ችሎት ክርክር የተነሳበትን ቤት አስተዳደሩ በመመሪያ ቁጥር መሰረት የአሁን ተጠሪን ተጠቃሚ ያደረገበት ሁኔታ አግባብ አለመሆኑን ማረጋገጡን ጠቅሶ በአሁን አመልካች ላይ የተፈጠረው ሁከት ሊወገድ ይገባል ሲል ወስኗል የአሁን ተጠሪ ይህንን ውሳኔ በመቃወም ለአስተዳደሩ ይግባኝ ሰሚ እና ሰበር ሰሚ ችሎት ያቀረቡት አቤቱታ ተቀባይነት አላገኘም በመቀጠል ተጠሪ የሰበር አቤቱታቸውን ለዚህ ችሎት አቅርበው በሰመቁ ላይ ሲታይ ቆይቶ መጋቢት ሓ ዓም በተሰጠ ውሳኔ አስተዳደሩ በቅሬታ ሰሚ አካል ጉዳዩን በማጣራት የአሁን ተጠሪ በመመሪያ ቁጥር አንቀፅ መሰረት ልዩ ተከራይነት ሊፈቀድላቸው እንደሚገባ ያሳለፈው ውሳኔ ለአስተዳደሩ በህግ ከተሰጠው ሥልጣን ውጭ የተወሰነ ነው ወይም ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ በህግ የተመለከቱ ሁኔታዎችን ወይም የተዘረጋውን ስርዓት ባለመከተል የተወሰነ ነው የሚያሰኝ ባለመሆኑ የአስተዳደሩ ውሳኔ ፈራሽ የሚሆንበት ምክንያት የለም በማለት የስር ፍርድ ቤቶችን ውሳኔ ሸሯል ይህንን ተከትሎ የአሁን ተጠሪ የተከሳሽ ከሳሽነት ክሱን አስመልክቶ ጥቅምት ዓም በተሰጠው ውሳኔ መሰረት እንዲፈፀምላቸው ሚያዝያ ዓም የተፃፈ የአፈፃፀም አቤቱታ ለፍርድ ቤቱ አቅርበዋል ፍቤቱም በዚሁ ጉዳይ ላይ የአመልካችን መልስ ከሰማ በኋላ ጥቅምት ዓም በዋለው ችሎት አፈፃፀም የተጠየቀበት ውሳኔ ቀደም ሲል የአሁን ተጠሪ የአፈፃፀም አቤቱታ አቅርበዉበት ሐምሌ ዓም በተሰጠ ብይን ሊፈፀም የሚችል ውሳኔ የለም በሚል ውድቅ የተደረገ በመሆኑ እና ይህ ብይን ፀንቶ ባለበት የአፈፃፀም ጥያቄው በድጋሚ መቅረቡ አግባብ አይደለም በማለት የተጠሪን አቤቱታ በብይን ውድቅ አድርጓል በአሁን ተጠሪ ይግባኝ ባይነት በዚሁ ውሳኔ ላይ ጉዳዩ የቀረበለት የከተማው ይግባኝ ሰሚ ችሎት የተጠሪን ይግባኝ በፍብሥሥህግ ቁጥር መሰረት ዘግቷል የከተማው ሰበር ሰሚ ችሎት በበኩሉ በመቁ ላይ የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ ሐምሌ ዓም በሰጠው ውሳኔ የአሁን ተጠሪ ቀደም ሲል አቅርበዉት የነበረው የአፈፃፀም አቤቱታ ሐምሌ ዓም በተሰጠ ብይን ውድቅ የተደረገው ከፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በተሰጠው ውሳኔ መሰረት ክርክሩ ሳይቋጭ የቀረበ ጥያቄ ነው በሚል መሆኑን የተከሳሽ ከሳሽነት ክሱን አስመልክቶ በመስተዳድሩ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የተሰጠው ውሳኔ ይግባኝ ተጠይቆበት ያልተለወጠ በመሆኑ ፀንቶ ያለ ውሳኔ መሆኑን በኋላም እስከ ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በተደረገ ክርክር የአሁን ተጠሪ ክርክር በቀረበበት ቤት ላይ በፍርድ የተረጋገጠ መብት ያገኙ በመሆኑ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤቱ ቀደም ሲል ፍርዱ ሊፈፀም አይችልም ያለበት ምክንያት ቀሪ መሆኑን ተገንዝቦ አፈፃፀሙን ማስቀጠል ሲገባው በድጋሚ የቀረበ ነው በሚል ውድቅ ማድረጉ በህግ አግባብ የተሰጠ ፍርድንና በፍርድ የተረጋገጠውን የተጠሪን መብት ዋጋ የሚያሳጣ መሆኑን በመግለፅ የስር ፍርድ ቤቶችን ብይን እና ትዕዛዝ ሸሮ በአፈፃፀም አቤቱታው መሰረት ጥያቄውን ተቀብሎ እንዲያስፈፅም ጉዳዩን ለመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤቱ መልሷል የአሁን የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ በመቃወም ነው አመልካች ነሐሴ ዓም በተጻፈ የሰበር አቤቱታ በከተማ አስተዳደሩ ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ ላይ ተፈፅሟል ያሉትን መሰረታዊ የህግ ስህተት ጠቅሰው በዚህ ችሎት እንዲታረምላቸው ጠይቀዋል የአመልካች የሰበር አቤቱታ ተመርምሮ የቀድሞ ውሳኔዎች እስከ ፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ደርሰው ሊፈጸም የሚችል ነገር የለም ተብሉ በተሻረበት ሁኔታ የስር ፍቤት አፈፃፀም ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ የዞነ ከፍተኛ ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን የሥረ ነገር ክርክር ሰምቶ ስለጉዳዩም ተገቢ ነው ካለው አካል ካጣራ በላ የካቲት ዓም በሰጠው ውሳኔ ክስ የቀረበበት ቤት በሽያጭ ለአሁን ተጠሪ የተላለፈ መሆኑን አረጋግጫለሁ በሚል ምክንያት አመልካቾች በቤቱ ላይ ክስ ለማቅረብ የሚያስችላቸው መብት እና ጥቅም የላቸውም ሲል ክሱን በፍብሥሥህግ ቁጥር መሰረት ውድቅ አድርጓል ይህንኑ ውሳኔ በይግባኝ የተመለከተው የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁ ላይ ግራ ቀኙን አከራክሮ ጥቅምት ዓም በሰጠው ውሳኔ አመልካቾች ለዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያቀረቡት ክስ በድጋሚ የቀረበ በመሆኑ በፍብሥሥህግ ቁጥር መሰረት ክሱን ውድቅ ማድረግ ሲገባው አከራክሮ መወሰኑ አግባብ አለመሆኑን በመተቸት በውጤት ደረጃ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔን በማፅናት የአመልካቾችን አቤቱታ ውድቅ አድርጓል በዚሁ ውሳኔ ላይ የሰበር አቤቱታ የቀረበለት የክልሉ ሰበር ችሎት በበኩሉ በመግቢያው ላይ በተጠቀሰው የመዝገብ ቁጥር ላይ ጉዳዩ ለሰበር ክርክር አያበቃም ሲል ውድቅ አድርጓል የአሁን የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ በመቃወም ነው አመልካቾች የካቲት ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ በስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ላይ ተፈፅሟል ያሉትን መሰረታዊ የህግ ስህተት ጠቅሰው በዚህ ችሎት አንዲታረምላቸው ጠይቀዋል የአመልካቾች የሰበር አቤቱታ ተመርምሮ ቀደም ሲል በክልሉ ወረዳ ፍርድ ቤት በመቁ ላይ የአሁን አመልካቾች በ ዓም ከገዛው ውጭ ያለውን ንብረት እንዲወርሱ በሚል የተሰጠው ውሳኔ እያለ የስር ፍርድ ቤቶች ይህንን ሳያገናዝቡ የወሰነበት አግባብ ለዚህ ሰበር ችሎት ቀርቦ እንዲታይ በመታዘዙ ግራ ቀኙ የፅሁፍ ክርክር እንዲለዋወጡ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ እና የክርክሩ ይዘት ጠቅለል ባለ መልኩ ከላይ የተመለከተውን ሲመስል ችሎቱም የቀረበውን ክርክር ጉዳዩ ለዚህ ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ በስር ፍርድ ቤቶች ከተከናወነው ክርክር ይዘት እና አድማስ አንፃር ለጉዳዩ አግባብነት ካለው ህግ ጋር በማገናዘብ መርምራል የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የአመልካቾችን ክስ ውድቅ ያደረገው ክሱ በድጋሚ የቀረበ ነው በሚል ምክንያት ነው በአርግጥ ቀድሞ በፍርድውሳጌፄ ባለቀ ጉዳይ ላይ ድጋሚ ክስ ማቅረብ የማይቻል ስለመሆኑ የፍብሥሥህግ ቁጥር ይደነግጋል በዚህ ድንጋጌ ስር የተቀመጡት ዋና ዋና የድንጋጌው ማቋቋሚያ ፍሬ ነገሮች ቀድሞ የተሰጠ ፍርድውሳኔ መኖር ይኸው ውሳኔ በክርክሩ ዋናው ጭብጥዐበ ካፀ በ ዐ ከ ላይ የተሰጠ መሆኑ ውሳኔውን የሰጠው ፍርድ ቤት ጉዳዩን የማየት የዳኝነት የስረ ነገር ስልጣን ያለው መሆን ቀድሞ በፍርድ በተወሰነው ክርክር ስረ ነገር እና የተያዘው ጭብጥ አንድ ዓይነት መሆን እንዲሁም በቀደመው ፍርድውሳኔ ላይ የነበሩት እና አሁን በክርክር ላይ ያሉት የክርክር አካላት ተመሳሳይ ወይም ከእነርሱ መብት ያገኙ መሆን የሚሉት ናቸው እናም አንድ ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ ነው አማራጭ የስረ ነገር ክርክሩ ይዘት ደግሞ ክርክር የተነሳበትን ቤት እና ይዞታ ከሟች በስጦታ የተላለፈልን በመሆኑ ልንለቅ አይገባም የሚል ነው ጉዳዩ የቀረበለት ፍርድ ቤትም ክሱ በድጋሚ የቀረበ ነው የተባለውን ክርክር አስመልክቶ ቀድሞ ውሳኔ አግኝቷል በተባለበት መዝገብ ላይ የቀረበው ክርክር የቤት ኪራይ ክርክር ስለመሆኑ መዝገቡን አስቀርቦ በመመርመር ማረጋገጡን ጠቅሶ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያውን ውድቅ አድርጓል በፍሬ ጉዳይ ላይም ተጠሪዎች ክስ የቀረበበት ቤት እና ይዞታ በስጦታ የተላለፈላቸው ለመሆኑ አግባብነት ያለው አስረጂ አልቀረበም በማለት ለቀው ለአመልካቾች እንዲያስረክቡ ወስኗል በዚሁ ውሳኔ ላይ ይግባኝ የቀረበለት የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን የይግባኝ ክርክር ከሰማ በኋላ በአሁን አመልካቾች አውራሽ እና በተጠሪዎች መካከል በመቁ ላይ በተደረገው ክርክር በአመልካቾች አውራሽ የተጠየቀው ዳኝነት የአሁን ተጠሪዎች በቤቱ የኖሩበትን ኪራይ ከፍለው ቤቱን ሊለቁልኝ ይገባል የሚል መሆኑን ፍርድ ቤቱም በግራ ቀኙ መካከል የኪራይ ውል ግንኙነት ስለመኖሩ ያልተረጋገጠ በመሆኑ ተጠሪዎች የተጠየቀውን የኪራይ ዋጋ ሊከፍሉ አይገባም በሚል ወስኖ የቤት ይለቀቅልኝ ጥያቄን በዝምታ ያለፈ መሆኑን በግልፅ ዳኝነት ተጠይቆበት ውሳኔ ያላረፈበት ጉዳይ እንደተነፈገ የሚቆጠር ስለመሆኑ የፍብሥሥሀቁጥር የሚደነግግ መሆኑን አመልካቾች ክስ ያቀረቡበት ጉዳይ ቀደም ሲል በተደረገው ክርክር ላይ በአመልካቾች አውራሽ ዳኝነት ተጠይቆበት ውሳኔ ሳይሰጥበት የታለፈ በመሆኑ ድጋሚ ክስ ሊቀርብበት አይችልም በማለት የስር ፍርድ ቤት ውሳኔን በመለወጥ የአመልካቾችን ክስ ውድቅ አድርጓል አመልካቾች በዚሁ ውሳኔ ላይ ለክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ያቀረቡት የሰበር አቤቱታ ተቀባይነት አላገኘም የአሁን የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ በመቃወም ነው አመልካቾች ጳጉሜ ዓም በተፃፈ አቤቱታ በክልሉ የበላይ ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ላይ ተፈፅሟል ያሉትን መሰረታዊ የህግ ስህተት ጠቅሰው በዚህ ችሎት እንዲታረምላቸው ጠይቀዋል የአቤቱታው ፍሬ ቃልም ቀደም ሲል በመቁ ላይ የነበረው ክርክር የቤት ኪራይ ጉዳይን የሚመለከት ሲሆን አሁን ክስ የቀረበው ደግሞ በውርስ ሊተላለፍልን የሚገባ የሟች ንብረት ይለቀቅልን የሚል በመሆኑ ሁለቱ ጉዳዩች የተለያዩ ሆነው እያለ ክሱ በድጋሚ የቀረበ ነው በሚል አቤቱታችን ውድቅ መደረጉ ከህግ አግባብ ውጭ በመሆኑ የክልሉ የበላይ ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሳኔ ውድቅ ተደርጎ የከፍተኛ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ ሊፀና ይገባል የሚል ነው የአመልካቾች የሰበር አቤቱታ ተመርምሮ አመልካቾች ያቀረቡት ክስ በድጋሚ የቀረበ ነው ተብሎ ውድቅ የተደረገበት የህግ አግባብ ቀደም ሲል በአድዋ ወረዳ ፍርድ ቤት በመቁ ላይ ቀርቦ ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ ጉዳዩ የቀረበለት ፍርድ ቤት ክሱን ሲሰማ ተጠሪ በአሁን አመልካችና በባለቤታቸው ላይ የሁከት ይወገድልኝ ክስ አቅርበውባቸው ክሱ ተቀባይነት አግኝቶ ሁከት እንዲወገድ ተወስኖ ቤቱንም በአፈፃፀም ተገደው በመልቀቃቸው የመፋለም ክስ ያቀረቡ መሆኑን ለፍቤቱ ገልጸዋል ፍርድ ቤቱም በተጠሪ ክስ አቅራቢነት ውሳኔ እና የአፈጻጸም ትዕዛዝ ተሰጥቶባቸዋል የተባሉትን የመዝገብ ቁጥራቸው እና የሆኑትን መዛግብት ካስቀረበ እና ጉዳዩ የሚመለከተው የአስተዳደር አካልም ተጠሪ ቤቱን በምን አግባብ እንደያዙ አጣርቶ እንዲልክለት ካደረገ በኋላ አመልካች ያቀረቡት ክስ አስቀድሞ በፍርድ ባለቀ ጉዳይ ላይ የቀረበ ነው በማለት ውድቅ አድርጎታል አመልካች ይህን ውሳኔ በመቃወም ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሉት የይግባኝ አቤቱታ አቅርበዋል ይግባኙ የቀረበለት ፍርድ ቤትም ጉዳዩን መርምሮ የስር ፍቤት የአመልካችን ክስ በፍብሕሥሥሕቁ መሠረት ውድቅ ማድረጉ ተገቢ ነው ሲል አጽንቶታል አመልካች ሐምሌ ቀን ዓም ጽፈው ያቀረቡት የሰበር አቤቱታው ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስሕተት ተፈጽሞበታል በሚል የቀረበ ሲሆን ይዘቱም ተጠሪ በአመልካች እና በባለቤቱ ላይ በመቁ ያቀረበችው ክስ ሁከት ይወገድልኝ በሚል የቀረበ እንጂ ይዞታ እንዲመለስ ወይም ካርታ እንዲመክን በሚል የቀረበ ክስ አይደለም በጉዳዩ ላይ ውሳኔ የተሰጠውም የተፈጠረው ሁከት እንዲወገድ በሚል እንጂ ይዞታው የተጠሪ መሆኑ ተገልጾ የተሰጠ ውሳኔ የለም ጉዳዩ የቀረበለት ፍርድ ቤት ተጠሪ ቀርባ ባልተከራከረችበት እና ካርታውም ባልመከነበት ሁኔታ ጉዳዩን ከሁከት ክስ ጋር አገናኝቶ አመልካች ያቀረቡት ክስ አስቀድሞ በፍርድ ባለቀ ጉዳይ ላይ ነው በማለት የሰጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስሕተት የተፈጸመበት በመሆኑ ሊታረም ይገባል የሚል ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ በሰበር አጣሪው ችሎቱ ተመርመሮ ቀደም ሲል በመዝገብ ቁጥር በቀን ዐ ዓም ውሳኔ ያረፈበት ጉዳይ የሁከት ይወገድልኝ ክስ ሆኖ አሁን የቀረበው ክስ ግን ባለቤትነትን የሚመለከት ሆኖ ሳለ ተጠሪዋም በዚህ ረገድ ያቀረቡት የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ሳይኖር ጉዳዩ አስቀድሞ በፍርድ ያለቀ ስለሆነ በድጋሚ የክርክር ምክንያት ሊሆን አይችልም በሚል የመወሰኑን አግባብነት ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ በዚህ ችሎት እንዲታይ ተደርጓል ተጠሪ መጥሪያ ተልኮላቸው መልስ ለመስጠት ፈቃደኛ ባለመሆናቸው መልስ የማቅረብ መብታቸው ታልፏል የጉዳዩ አመጣጥ በአጭሩ ከላይ የተገለጸው ነው ይህ ችሎትም ለሰበር አቤቱታው መነሻ የሆነውን ውሳኔ አመልካች ካቀረቡት ክርክር እና ለጉዳዩ አግባብነት ካላቸው ሕጎች ጋር በማገናዘብ ፍርድ ቤቶች ከሳሽ ያቀረበው ክስ አስቀድሞ ፍርድ ባገኘ ጉዳይ ላይ የቀረበ በመሆኑ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ውድቅ ሊደረግ ይገባል የሚል መቃወሚያ ከሌላው ተከራካሪ ከቪቨፀሬ። የሚል እና ከዚሁ ጭብጥ ጋር ተያያዥነት ያለው ሌላ ጭብጥ መሆኑን ነው ስለሆነም ቀድሞ በፍርድ የተወሰነው ክርክር ሥረ ነገር እና የተያዘው ጭብጥ አሁን ከቀረበው ጉዳይ ጋር አንድ ዓይነት ባልሆነበት ሁኔታ የስር ፍርድ ቤቶች አስቀድሞ በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ውሳኔ ጸንቶ ባለበት ሁኔታ በድጋሚ አዲስ ክስ ማቅረባቸው ተገቢ አይደለም በማለት የአመልካችን ክስ ውድቅ በማድረግ የሰጡት ውሳኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስሕተት የተፈጸመበት ሆኖ አግኝተነዋል በመሆኑም የስር ፍርድ ቤት አመልካች ያቀረቡት ክስ በድጋሚ የቀረበ አለመሆኑን ተገንዝቦ አግባብነት ያለውን ትዕዛዝ በመስጠት ጉዳዩን አጣርቶ አንዲወስን ማድረግ ስነ ስርዓታዊ ሆኖ አግኝተነዋል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ ከላይ በፍርድ ሐተታው በተገለጸው ምክንያት የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰመቁ እና የሰጠውን ውሳኔ በማሻሻል ፍርድ ቤቶች ተከሳሽ የሆነው ተከራካሪ ወገን ሳይቀርብ ቀርቶ ጉዳዩ በሌለበት የሚታይ ወይም ተከሳሹ ቀርቦ መቃወሚያውን ያላነሳው ቢሆንም ከሳሽ የሆነው ተከራካሪ ወገን ያቀረበው ክስ አስቀድሞ ፍርድ ባገኘ ጉዳይ ላይ የቀረበ መሆኑን በክርክሩ ሒደት ባረጋገጡ ጊዜ በድንጋጌው የተመለከቱት መስፈርቶች መሟላታቸው እስከተረጋገጠ ጊዜ ድረስ አዲስ የቀረበውን ክስ አስቀድሞ በፍርድ ባለቀ ጉዳይ ላይ የቀረበ ነው በማለት በፍብሥሥሕቁ መሰረት ውድቅ ሊያደርጉት ይገባል በማለት ወስነናል የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመቁ በቀን ዐ ዓም የሰጠው ውሣኔ ይህንኑ ውሳኔ በማጽናት የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ ሐምሌ ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ በፍብሕሥሥቁ መሠረት ተሽሯል የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አመልካች ያቀረቡት ክስ በድጋሚ የቀረበ አይደለም በማለት የተወሰነ መሆኑን ተረድቶ በውሳኔ የዘጋውን መዝገብ እንደገና በማንቀሳቀስ አግባብነት ያለውን ትዕዛዝ በመስጠት ጉዳዩን አጣርቶ ተገቢውን እንዲወስን በማለት በፍብሥሥሕቁ መሠረት ጉዳዩ ተመልሶለታል ትዕዛዝ የዚህ ውሳኔ ግልባጭ ለስር ፍርድ ቤቶች ይድረሳቸው ይህ ውሳኔ ይታተም ዘንድ ለሕግ እና ጥናት ክፍል ግልባጩ ይድረሰው ከቪቨፀሬ። የሚሉ እና ተያያዥ ጭብጦች አንደሚሆን ይታሰባል ይህም የሚያሳየዉ ተጠሪ በአመልካቾች ላይ ባቀረበዉ ክስ አና በቀደመዉ መዝገብ ላይ በሚያዙ የክርክር ጭብጦች መካከል ልዩነት መኖሩን ነዉ ለዚህ ሰበር አቤቱታ ምክንያት የሆነዉን ክስ መሠረት በማድረግ ከላይ በተመለከተዉ መልኩ የሚያዙ ከጭብጦች በቀደመዉ ክርክር በጭብጥነት አልተያዙም መያዝ የሚገባቸዉ ጭብጦችም አይደሉም በመዝገብ ቁጥር ላይ በቀረበዉ ክስ መነሻነት ለተሰጠ ዉሳኔ ምክንያት የሆነዉ ዉል ሲሆን አሁን በተያዘዉ ጉዳይ ለተጠየቀዉ ዳኝነት ምክንያት የሆነዉ ከዉል ዉጪ ኃላፊነትን የሚመለከት መሆኑ ሲታይ በሁለቱ መዝገቦች ላይ የቀረቡት ክሶች የተለያዩ የክስ ምክንያቶችን መሠረት ያደረጉ መሆናቸዉን ነዉ በአጠቃላይ በመቁጥር ላይ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የተሰጠ ዉሳኔ ተጠሪ ለዚህ ሰበር አቤቱታ ምክንያት የሆነዉን ክስ እንዳያቀርብ የሚከለክል ባለመሆኑ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የተጠሪ ክስ በድጋሚ የቀረበ አይደለም በሚል ምክንያት የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠዉን ዉሳኔ በመሻር የሰጠዉ ዉሳኔ በሁለቱ መዝገቦች ላይ በቀረቡት ክሶች መካከል ያለዉን መሠረታዊ ልዩነት እና ባህሪ ክስ በድጋሚ ቀርቧል ለማለት የሚቻልበትን ሁኔታ አስመልክቶ በፍብሥሥርዓት ህጉ አንቀጽ ላይ ከተመለከተዉ ድንጋጌ ጋር በማገናዘብ የተሰጠ ትክክለኛ ዉሳኔ ነዉ ከሚባል በስተቀር በዚህ ችሎት ሊታረም የሚችል መሠረታዊ የህግ ሰህተት የተፈጸመበት ነዉ ለማለት የሚያስችል ህጋዊ ምክንያት የለም ስለሆነም ተከታዩ ተወስኗል ዉሳኔ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁጥር በቀን ዓም በዋለዉ ችሎት የሰጠዉ ዉሳኔ በፍብሥሥርዓት ህጉ አንቀጽ መሠረት ፀንተዋል በዚህ ችሎት የተደረገዉ ክርክር ያስከተለዉን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኝ የየራሳቸዉን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት አመ ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ የሰበር አጣሪ ችሎት አቤቱታዉን መርምሮ የስር ፍርድ ቤቶች የሐራጅ ሽያጩ እንዲፈርስ የሰጡትን ውሳኔ አግባብነት ከፍብሥሥሕግ ቁጥር እና አንጻር ለማጣራት መዝገቡ ለሰበር ችሉት ቀርቦ እንዲመረመር የሰጠዉን ትእዛዝ ተከትሎ ተጠሪዎች በተናጠል እና በጋራ በቀን ዓም የተጻፈ መልስ በማቅረብ ተከራክረዋል ኛ ተጠሪ በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት ባነሱት መከራከሪያ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በጉዳዩ ላይ የተወሰነዉ በቀን ዓም ሆኖ እያለ አመልካች የሰበር አቤቱታ የቀረቡት የአቤቱታ ማቅረቢያ ጊዜ ነዉ ተብሎ በሕጉ የተመለከተዉ የሶስት ወር ጊዜ ካለፈ በኋላ በመሆነ አቤቱታዉ ሊሰረዝ ይገባል በማለት ተከራክረዋል አንዲሁም በዋናዉ ጉዳይ ላይ ከኛ አና ኛ ተጠሪዎች በስተቀር ሁሉም ተጠሪዎች ባቀረቡት መልስ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰጠዉ ዉሳኔ አና የፊዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰጠዉ ትእዛዝ ከተራ ቁጥር አስከ የተጠቀሱ ተጠሪዎች ዋናዉን ፍርድ በመቃወም በፍስስሕግ ቁጥር መሰረት ያቀረቡትን መቃወመሚያ በመቀበል የሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ላይ በቀን ዓም በሰጠዉ ዉሳኔ አስቀድሞ የሰጠዉን ዉሳኔ በማሻሻል ከዉርስ ሀብቱ ሽያጭ ላይ ድርሻቸዉን እንዲያገኙ በሚል ወስኗልሆኖም በዚህ ዉሳኔ ቅር በመሰኘት ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ በመቅረቡ ፍርድ ቤቱ በመቁጥር ላይ ግራ ቀኙን አከራክሮ በቀን ዓም በሰጠዉ ዉሳኔ ከተራ ቁጥር አስከ የተጠቀሱ ተጠሪዎች ባልተሳተፉበት በተደረገ ሐራጅ ከተሸጠ ቤት ገንዘብ ላይ ድርሻቸዉን እንዲያገኙ መወሰኑ ስህተት ነዉ በማለት ዉሳኔዉን አሻሸሎ ቤቱ ለተጠሪዎች የጋራ የዉርስ ሀብት በመሆኑ ከተቻለ በስምምነትስምምነት ከሌለ በሐራጅ እንዲሸጥ በተወሰነዉ መሰረት እንዲፈጸም የተደረገ በመሆኑ የተፈጸመ ስህተት የለምሐራጁ የተከናወነው በቀድሞ ውሳኔ መሰረት በመሆነ ከተራ ቁጥር እስከ የተጠቀሱ ተጠሪዎች በፍብስስሕግ ቁጥር መሰረት ያቀረቡት አቤቱታ ዉሳኔ ከማግኘቱ በፊት በመሆነና በመቃወሚያዉ ላይ ዉሳኔ እስከሚሰጥ ድረስ ታግዶ በነበረዉ የፍርድ አፈጻጸም ላይ መቃወሚያ ወይም ሐራጁ እንዲፈርስና የቀደምትነት መብት እንዲከበር ለመጠየቅ የሚቻልበት የስነ ስርዓት ሕግ አግባብ የለም በመሆነም ከተራ ቁጥር እስከ የተጠቀሱ ተጠሪዎች ቤቱ ከመሸጡ በፊት ሽያጩ እንዲፈርስ ወይም አንዲታገድ ክርክር አቅርበዉ በፍርድ ያገኙት መብት ባለመኖሩ መቃወሚያቸዉን ተከትሎ ጉዳዩ ዉሳኔ ካገኘ በኋላ ሐራጅ እንዲፈርስ አቤቱታ ያቀረቡት በሕጉ የተመለከተዉ የይርጋ ጊዜ ሳያልፍ በመሆኑ የስር ፍርድ ቤቶች ሐራጁ እንዲፈርስ በመወሰናቸዉ የተፈጸመ ስህተት የለም በማለት ተከራክረዋል በሌላ በኩል በኛ እና ኛ ተራ ቁጥር ላይ የተጠቀሱ ተጠሪዎች ደግሞ አመልካች ያቀረቡት ቅሬታ በአግባቡ ስለሆነ የደቡብ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሠጠው ውሳኔ ተሽሮ የስር የሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ ሊጸና ይገባል በማለት መልሳቸዉን ሰጥተዋል አመልካችም የመልስ መልስ በማቅረብ አቤቱታ ሳያቀርቡ የሶስት ወር ጊዜ ያለፈባቸዉ በኮቪድ ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ፍርድ ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ ገለልተኛ በሆነ አካል ፊት ቀርቦ መብቱን ለማስከበር የሚያስችል ዳኝነታዊ መፍትሄ የማግኘት እና በሕግ ፊት አኩል ጥበቃ የማግኘት መብት እንዳለዉ ተደንግጓል በተመሳሳይ በኢፌዲሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ ላይ ሁሉም ሰዎች በመካከላቸዉም ማንኛዉም ዓይነት ልዩነት ሳይደረግ በሕግ እኩል ጥበቃ ይደረግላቸዋል ሲል ደንግጓልአንዲሁም ማንኛዉም ሰዉ በፍርድ ሊወሰን የሚገባዉን ጉዳይ ለፍርድ ቤት ወይም ለሌላ በሕግ የዳኝነት ሥልጣን ለተሰጠዉ አካል የማቅረብና ዉሳኔ የማግኘት መብት እንዳለዉ በሕገ መንግስቱ አንቀጽ ስር ተደንግጓልበተጨማሪም ሕገ መንግስቱ ማንኛዉም ሰዉ እነዚህንና ሌሎች መብቶቹን የሚያስከብርበትን ነጻና ገለልተኛ ፍርድ ቤቶችን በሕገ መንግስቱ አንቀጽ እና ተከታዮቹ ድንጋጌዎች ላይ አቋቁሟል በያዝነዉ ጉዳይ ለክርክሩ መነሻ የሆነዉ ጉዳይ ከዉል ዉጭ ኃላፊነትን መሰረት ያደረገ የጉዳት ካሳ ለማስከፈል የቀረበ ክስን መሰረት ያደረገ ሆኖ ለክሱ ምክንያት የሆነዉ ጉዳት በአመልካች ደንበኛ ተሽከርካሪ ላይ የደረሰዉ በትግራይ ክልል ዉስጥ በሚገኝ ስፍራ በደረሰ የተሽከርካሪ ግጭት ምክንያት ነዉአደጋዉ የደረሰዉ በቀን ዓም ሲሆን አመልካች ለደንበኛዉ የከፈለዉ ካሳ እንዲተካለት በደንበኛዉ በመዳረግ በኛ ተጠሪ ላይ ክስ መስርቶ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ክሱን ያቀረበዉ ደግሞ በቀን ዓም ነዉበዚህ ጊዜ በትግራይ ክልል መንግስት እና በፌዴራል መንግስት መካከል ጤናማ ግንኙነት የነበረበት ጊዜ በመሆኑና የትግራይ ክልል ፍርድ ቤቶች መደበኛ የዳኝነት አገልግሎት እየሰጡ የሚገኙበት ጊዜ ነበርበሚንቀሳቀስ ንብረት ላይ ጉዳት በደረሰ ጊዜ ክሱ የሚቀርበው ጉዳቱ በደረሰበት ሥፍራ በሚገኝ ፍርድ ቤት መሆኑን ስለግዛት ክልል በሚደነግገው በፍብሥሥሕግ ቁጥር ላይ ተመልክቷል ይሕም ክሱ በትግራይ ክልል ዉስጥ በሚገኝ ፍርድ ቤት እንደሚታይ ያስረዳል በሌላ በኩል የተከራካሪዎችን ማንነት ስንመለከት አመልካችና ኛ ተጠሪ በፌደራል መንግሥቱ የተመዘገቡ የንግድ ድርጅቶች መሆናቸዉ እንዲሁም ኛ ተጠሪም በፌዴራል መንግስት የተመዘገበ በጎ አደራጊ ማኅበር መሆኑ በፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት ጉዳዩን የመዳኘት ሥልጣን ያለው የፌዴራል ፍርድ ቤት ስለመሆኑ ያስገነዝባል በዚህ ምክንያት ጉዳዩ የፌዴራል ጉዳይ ቢሆንም ጉዳዩ የተነሳው በትግራይ ክልል በመሆኑ በሕገመንግሥቱ በተሠጠው ውክልና መሠረት ክስ ከቀረበበት ገንዘብ መጠን አንጻር ጉዳዩ መታየት ያለበት በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ነውበመሆኑም አመልካች ከላይ በተመለከተዉ አስገዳጅ የሕግ ትርጉም እና በኢፌዲሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ መሰረት ክሱን ለትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ማቅረብ ሲገባዉ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ማቅረቡም ሆነ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትም በትግራይ ክልል ዉስጥ የተከሰተን ከዉል ዉጭ የሆነ ኃላፊነትን መሰረት ያደረገ የካሳ ጉዳይ የሚመለከት ክስ በዉክልና ሥልጣን በትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሊታይ የሚገባዉ ነዉ ብሎ ዉድቅ ማድረግ ሲገባዉ ጉዳዩን በስረ ነገሩ ተመልከቶ ዉሳኔ መስጠቱ ሊታረም የሚገባዉ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ነዉ ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ አመልካች ለኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሉት የሰበር አቤቱታ ያቀረበች ቢሆንም ችሉሎቱ በመቁጥር ላይ በቀን ዓም በዋለዉ ችሎት በሰጠዉ ትእዛዝ ለሰበር ችሎት አያስቀርብም በማለት አቤቱታዋን ሰርልአመልካች ከላይ በተጠቀሰዉ መሰረት በተሰጠ ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል በሚል በቀን ዓም ጽፈዉ ያቀረቡት የሠበር አቤቱታ ይዘት በአጭሩ የሚከተለዉ ነዉ አመልካች ለክርክሩ መነሻ የሆነዉ ቤት እንዳይሸጥ ላሳግድ የቻልኩት ከኛ ተጠሪ ጋር ከነበረን የጋብቻ ፍቺ ክርክር መነሻ ኛ ተጠሪ ባለቤቴ በነበረዉ የዉክልና ስልጣን ቤቱን ይሸጥብኛል በሚል ጥርጣሬ ነዉኛ ተጠሪ ለክርክሩ መነሻ የሆነዉን ቤት መሸጥ አንዲችል በኛ ተጠሪ ዉክልና የተሰጠዉ በቀን ዓም ሲሆን ኛ ተጠሪ ግን የሽያጭ ዉሉን ባለቤቱ ከሆነችዉ ኛ ተጠሪ ጋር ያደረገዉ በቀን ዓም ዉክልና ሳያገኝ በመሆኑ በዚህ ምክንያት ዉሉ ሊፈርስ ይገባል ተብሎ የተወሰነዉን የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት መሻሩ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ነዉ ለክርክሩ መነሻ የሆነዉ ቤት በአዳማ ወረዳ ፍርድ ቤት በመቁጥር ላይ በቀን ዓም በሰጠዉ ትእዛዝ አንዳይሸጥ እንዳይለወጥ በማንኛዉም መንገድ ወደ ኛ ወገን አንዳይተላለፍ ታግዶ አንዲቆይ ትእዛዝ ተሰጥቶበት ኛ ተጠሪ በቀን ዓም በጻፈዉ መልስ በትእዛዙ መሰረት ቤቱን ማገዱን ለፍርድ ቤቱ ማሳወቁን አንዲሁም እግዱ አለመነሳቱን የአዳማ ልዩ ዞን መዝገቡን አስቀርቦ ተመልክቶ አረጋግጦ እግዱ ጸንቶ እያለ የተፈጸመ የቤት ሽያጭ ዉል እንዲፈርስ የሰጠዉ ተገቢ ዉሳኔ መሻሩ መሰረታዊ የሕግ ስህተት እንደሆነ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በቤቱ ፋይል ዉስጥ እግዱ እያለና አግድ የተሰጠበትን ፋይል መርምሮ ያገደዉ አካል አግድ የለበትም የሚል ማረጋገጫ ሳይሰጥበት በቤቱ ማህደር ዉስጥ እግዱ የለም ቢኖር እንኳን መኖር አለመኖሩን የማረጋገጥ ኃላፊነት የከተማ አስተዳደር ሥራ እንጂ የኛ እና ኛ ተጠሪዎች ኃላፊነት አይደለም በሚል ኛ እና ኛ ተጠሪዎች ከራስ ጋር ያደረጉትን የጥቅም ግጭት ያለበት የሽያጭ ዉል መሆኑ ጭምር ተረጋግጦ እንዲፈርስ የተሠጠዉን ዉሳኔ መሻሩ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ነዉ በማለት የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚና ሰበር ሰሚ ችሎቶች የሰጡት ዉሳኔዎች ይሻርልኝ በማለት ጠይቀዋል የሰበር አጣሪ ችሎት አቤቱታውን መርምሮ አመልካች እና ኛ ተጠሪ የንብረት ክርክር ላይ በነበሩበት ጊዜ ክርክር ያስነሳዉ ቤት በፍርድ ቤት ታግዶ እያለ ይህ እግድ ሳይነሳ በሽያጭ ለኛ ወገን ተላልፏል ተብሎ መወሰኑ ከፍርድ በፊት ከሚሰጥ እግድ ዓላማ እና አፈጻጸም አንጻር አግባብ ስለመሆኑ እና በተሰጠዉ እግድ መሰረት የሚመለከተዉ አካል ቤቱን ስለማገዱ እግዱን ለሰጠዉ ፍርድ ቤት መልስ ሰጥቶ እያለ እግዱ የቤቱ መዝገብ ዉስጥ የለም የተባለበት ሁኔታን ለማጣራት ጉዳዩ ለሰበር ሰሚ ችሎት ያስቀርባል ብሉ ትፅዛዝ በመስጠቱ ተጠሪዎች በሚከተለዉ መሰረት መልሳቸዉን በማቅረብ ተከራክረዋል ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ ላይ የሰጠዉን ዉሳኔ የሚቃረን በመሆኑ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዉሉ አይፈርስም ተብሎ መወሰኑ የሚነቀፍ አይደለም እንዲባልልን በሽያጭ ዉሉ አናት ላይ ዉሉ የተዘጋጀበት ቀን ጥር ቀን ዓም ተብሎ የተጻፈ ቢሆንም ዉሉን በዉል አዋዋይ ፊት የተፈራረምንበት ቀን ዓም በመሆኑ ሰበር ሰሚ ችሎት በሰመቁጥር እና ላይ በሰጠዉ ትርጉም እና በፍብሕግ ቁጥር ሀ መሰረት ዉሉ የተደረገበት ቀን ጥር ቀን ዓም በመሆኑ አመልካች ከዚህ አንጻር ያቀረቡት ቅሬታ ተቀባይነት የለዉምአእንዲሁም ባል ከሚስት ፍቃድ ዉጭ ንብረቱን ሽጦ ቢገኝ የተሸጠዉ ቤት ወደ ገዥ ተዛዉሮ ከተገኘ ሚስት በተሸጠዉ ቤት ያጣችዉን ድርሻ ከባሏ መጠየቅ ከምትችል በስተቀር ኛ ወገን መጠየቅ እንደማትችል በኦሮሚያ ቤተሰብ ሕግ አንቀጽ እና የተደነገገዉን በመጥቀስ የፌዴራል ሰበር ሰሚ ችሎት በሰመቁጥር አስገዳጅ ትርጉም ስለሰጠ አመልካች ባሌ ቤቱን አላግባብ ሽጦብኛል የምትል ከሆነ ከባሏ መጠየቅ ከምትችል በስተቀር ዉል ይፍረስልኝ በማለት መጠየቅ አትችልም ተብሎ አቤቱታዋ ዉድቅ ይደረግልን በማለት ተከራክረዋል አመልካች ከተራ ቁጥር በተጠቀሱ ተጠሪዎች በቀረበ መልስ ላይ በቀን ዓም የተጻፈ የመልስ መልስ በማቅረብ ተከራክሯል ኛ ተጠሪ መጥሪያ ደርሶት ባለመቅረቡ ክርክሩ በሌለበት ተሰምቷል ከዚህ በላይ የተመዘገበዉ የግራ ቀኝ ክርክርና በስር ፍርድ ቤቶች የተሰጠ ዉሳኔና ትእዛዝ ይዘት ሲሆን አኛም የሰበር አጣሪ ችሎት ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ያስቀርባል ሲል ከያዘዉ ጭብጥ አንጻር የተፈጸመ መሰረታዊ የሕግ ስህተት መኖር አለመኖሩን አግባብነት ካለዉ ሕግ ጋር በማገናዘብ አንደሚከተለዉ መርምረናል እንደተመረመረዉም ኛ ተጠሪ እና አመልካች ባልና ሚስት የነበሩ ሲሆን ለክርክሩ መነሻ የሆነዉ በአዳማ ከተማ ጎሮ ቀበሌ ዉስጥ የሚገኝ በካርታ ቁጥር በአመልካች ስም ተመዝግቦ የነበረዉና በ ካሬ ሜትር ስፋት ላይ የተገነባ ነዉ የተባለዉ ቤት ደግሞ አመልካችና ኛ ተጠሪ በጋብቻ ወቅት ያፈሩት የጋራ ሀብት የሆነ ንብረት አንደነበር በስር ፍርድ ቤቶች በተደረገ ክርክር የተረጋገጠ ፍሬ ነገር ነዉ እንዲሁም ኛ ተጠሪ ይህንን ቤት መሸጥ እንዲችልና ይህንኑ ስልጣኑን ለኛ ወገን በዉክልና ማስተላለፍ አንዲችል የሚፈቅድ በቁጥር በቀን የተመዘገበ የዉክልና ስልጣን አመልካች ለኛ ተጠሪ መስጠቷን በግራ ቀኝ የታመነና በማስረጃ ጭምር የተረጋገጠ ፍሬ ነገር መሆኑን ከክርክሩ ተረድተናል ይህ በእንዲህ እንዳለ አመልካች እና ኛ ተጠሪ በአዳማ ወረዳ ፍርድ ቤት በመቁጥር ላይ የጋብቻ ፍቺ ክርክር ሲያደርጉ በነበሩበት ጊዜ በአመልካች ጠያቂነት በዚህ መዝገብ ላይ በቀን ዓም በዋለዉ ችሎት የአዳማ ወረዳ ፍርድ ቤት አከራካሪዉ ቤት እንዳይሸጥእንዳይለወጥ በማናቸዉም መንገድ ለኛ ወገን እንዳይተላለፍ እግድ መስጠቱንና እግዱም ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ ባልተሰጠዉ ጊዜ የቤት ሽያጭ ዉሉን መፈጸሙ ዉሉን የሚያፈርስ ምክንያት ነዉ ብሎ የወሰነ ቢሆንም የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ማስረጃ መርምሮ የቤት ሽያጭ ዉሉ ኛ ተጠሪ ከኛ ተጠሪ ባገኙት ዉክልና በቀን ዓም ተፈጽሞ ወዲያዉ ዉሉ ስልጣን ባለዉ አካል መጽደቁ ተረጋግጧል በሚል የስር ፍርድ ቤትን ዉሳኔ ሽሯል አመልካችም ዉሉ በዉል አዋዋይ ተረጋግጦ በቀን ዓም አልተመዘገበም ህከከከር አልተደረገም በሚል በግልጽ ክዳ አልተከራከረችም አኛም ከዚህ አንጻር የቀረበዉን ክርክር እንደመረመርነዉ እንዲፈርስ ዳኝነት የተጠየቀበት የቤት ሽያጭ ዉል የተፈጸመዉ በሕግ ስልጣን በተሰጠዉ ዉል አዋዋይ ፊት መሆኑ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የተረጋገጠ ፍሬ ነገር ነዉ በዉል አዋዋይ ፊት ዉል ከሚደረግበት ዓላማዎች መካከል አንዱ ዉሉ የተደረገበትን እርግጠኛ ቀን ማረጋገጥ ነዉ በፍብሕግ ቁጥር ሀ ስር በተደነገገዉ መሰረት የሸያጭ ዉል በዉል አዋዋይ ፊት ተደርጎ ከሆነ የሽያጭ ዉሉ ተፈጽመ የሚባልበት እርግጠኛ ቀን ዉሉ በሕግ ስልጣን በተሰጠዉ ዉል አዋዋይ ፊት ቀርቦ ተረጋግጦ የተመዘገበበት ቀን ነዉ ከዚህ ጋር በተያያዘ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰመቁጥር ላይ በቀን ዓም በተመሳሳይ ጉዳይ አስገዳጅ ትርጉም ሰጥቶበታል በዚህ መልኩ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሚሰጠዉ ዉሳኔ የፌዴራል ፍርድ ቤቶችን አዋጅ ለማሻሻል በወጣዉ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት በየትኛውም ደረጃ ላይ በሚገኙ ፍርድ ቤቶች ዘንድ አስገዳጅነት ያለዉ ነዉ በዚህ መሰረት ለክርክሩ መነሻ የሆነዉ የቤት ሽያጭ ዉል በዉል አዋዋይ ፊት ተረጋግጦ የተመዘገበበት ቀን ኛ ተጠሪ ለኛ ተጠሪ አከራካሪዉን ቤት የመሸጥ የመለወጥ የዉክልና ስልጣን ከሰጡ በኋላ አንደሆነ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ማስረጃ መርምሮ ያረጋገጠዉ ፍሬ ነገር በመሆኑ ይህ ሰበር ሰሚ ችሎት በድጋሚ የሰነድ ማስረጃዎቹን ለመመርመር የሚያስችል ሥልጣን ስለሌለዉ ከዚህ አኳያ በአዳማ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዉል የተደረገዉ ለኛ ተጠሪ ዉክልና ከመሰጠቱ በፊት ነዉ በሚል እንደ አንድ የዉል ማፍረሻ ምክንያት የተደረሰበትን ድምዳሜ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት መሻሩ ተገቢ በመሆኑ በዚህ ረገድ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የተፈጸመ መሰረታዊ የሕግ ስህተት አላገኘንም ተጠሪዎች የቤት ሽያጭ ዉሉን የፈጸሙት በቤቱ ላይ የተሰጠዉ እግድ መኖሩንና እግዱ አለመነሳቱን እያወቁ ነዉ ወይስ አይደለም ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ ዉሉ ሲፈጸም በቤቱ ላይ የተሰጠዉ እግድ በአስተዳደሩ አይታወቅም ወይም እግዱ ተነስቶ ነበር የሚል ክርክር ከኛ ተጠሪ በኩል አልቀረበም የሽያጭ ዉሉ ከተፈጸመ በላ ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ ስልጣን ያየዉ የአዳማ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትም በቤቱ ማህደር ዉስጥ እግድ መኖሩንና አለመነሳቱን ማህደሩን አስቀርቦ ተመልክቶ ባረጋገጠበት ሁኔታ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጉዳዩን በይግባኝ ባየበት ጊዜ የቤቱን ማህደር አስቀርቦ ተመልክቷል ቢባል እንኳን አስቀርቦ በተመለከተበት ጊዜ በማህደሩ ዉስጥ እግዱ አለመኖሩ ቤቱ በተሸጠበት ጊዜ በማህደሩ ዉስጥ እግዱ አልነበረም ወደሚል ድምዳሜ የሚያደርስ ባለሆነበት በዚህ ምክንያት ዉሉ ሊፈርስ አይገባም በማለት መወሰኑ ስህተት በመሆኑ ሊታረም ይገባልስለሆነም በቤቱ ላይ የተፈጸመዉ የቤት ሽያጭ ዉል በቤቱ ላይ የተሰጠዉ አግድ ጸንቶ እያለ የተፈጸመ በመሆኑ በሕግና በፍርድ ጥበቃ የተደረገለትን አመልካች በቤቱ ላይ ያላቸዉን የባለቤትነት መብት የሚያሳጣ ስለሆነ በፍብሕግ ቁጥር መሰረት ሊፈርስ ይገባል ሲል የአዳማ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ የሰጠዉ ዉሳኔ ተገቢ ሆኖ እያለ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሉት ዉሉ ሊፈርስ አይገባም ብሎ መሻሩና የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ስህተቱን ማረም ሲገባዉ የቀረበለትን የሠበር አቤቱታ በትእዛዝ መዝጋቱ ሊታረም የሚገባዉ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ሆኖ አግኝተነዋል ስለሆነም ተከታዩን ዉሳኔ ሰጥተናል ዉሳኔ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁጥር ላይ በቀን ዓም የሰጠዉ ዉሳኔ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር ላይ በቀን ዓም የሰጠዉ ትእዛዝ በፍብስስሕግ ቁጥር መሰረት ተሽረዋል የአዳማ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ላይ በቀን ዓም በዋለዉ ችሉት የሰጠዉ ዉሳኔ በፍብስስሕግ ቁጥር መሰረት ጸንቷል ግራ ቀኝ በዚህ ችሎት በተደረገ ክርክር መነሻ ያወጡትን ወጪ የየራሳቸዉን እንዲችሉ ወስነናል ትእዛዝ በዚህ መዝገብ ላይ በቀን ዓም በዋለዉ ችሎት በተሰጠ ትእዛዝ በአዳማ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት በመቁጥር ላይ እየታየ ያለዉ አፈጻጸም ታግዶ እንዲቀይ የተሰጠዉ ትእዛዝ ተነስቶ በአዳማ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ላይ በቀን ዓም በተሰጠ ዉሳኔ መሰረት እንዲፈጸም ታዛል የዚህ ዉሳኔ ግልባጭ ለስር ፍርድ ቤቶች ይተላለፍ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ ተወዳዳሪ ጥቅም ርህከ ማስታረቅ በሚያስችል መልኩ ሊሆን ይገባል በዚህ መሠረት በያዝነዉ ጉዳይ ኛ ተጠሪ በእጁ በገባዉ ይዞታ ላይ የሰራዉ ተጨማሪ ክፍል ቤቶች ካሉ ሁለት አማራጮች ይኖረዋል አንደኛዉ አማራጭ በይዞታዉ ላይ በእራሳቸዉ ወጪ የሰሩትን ቤት አፍርሶ ባዶ ቦታዉን ብቻ ለአመልካች ማስረከብ ሲሆን ሁለተኛዉ ደግሞ በተጨማሪነት በቦታዉ ላይ የተሰራዉን ቤት እዚያዉ በመተዉ ቤቱ የተሰራበትን ወጪ አመልካች እንዲከፍል መጠየቅ ነዉ ተጠሪ ሁለተኛዉን አማራጭ ከመረጠ ይህ ጥያቄዉ የሚስተናገደዉ በፍብ ሕጉ ቁጥር ላይ በተመለከተዉ ይሆናልከዚህ አንጻር ጉዳዩን በይግባኝ ያየዉ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በፍብሕግ ቁጥር እና መሰረት የቤት ሽያጭ ዉሉ እንዲፈርስ እና ኛ ተጠሪ ቤቱን ለአመልካች እንዲያስረክብና በፍብሕግ ቁጥር መሰረት አስቀድሞ ወደነበሩበት እንዲመለሱ ብሉ ሲወስን የሚመለሰዉ የሽያጩ ገንዘብ ምን ያህል እንደሆነ ግራ ቀኙ በመካካዳቸዉ የቤት ሽያጭ ዉሉ በፍብሕግ ቁጥር መሰረት በዉል አዋዋይ ፊት የተደረገ ባለመሆኑ ይዘቱ ባከራከረ ጊዜ በዉሉ ላይ የተመለከቱ ምስክሮችን በመስማትና በሌላ ማስረጃ ማረጋገጥ የሚቻል መሆኑን በፍብሕግ ቁጥር ስር የተደነገገዉ ያሳያልስለሆነም ጉዳዩን በይግባኝ የተመለከተዉ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ትክክለኛዉን ቤቱ የተሸጠበትን ገንዘብ መጠን በማስረጃ ማረጋገጡ የሕግ ድጋፍ ያለዉ ነዉ በዚህም መሰረት በቤት ሽያጭ ዉሉ ላይ ቤቱ በብር እንደተሸጠ ቢገለጽም ቤቱ በእርግጥ በብር ብቻ እንደተሸጠና ኛ ተጠሪም ለኛ ተጠሪ የሰጠዉ ብር ብቻ እንደሆነ በምስክሮች ቃል አረጋግጦ ኛ ተጠሪ ብር አርባ ሺህ ብርለኛ ተጠሪ እንድትከፍል የሰጠዉ ዉሳኔ ሕግን መሰረት ያደረገ በመሆኑ የሚነቀፍበትን ምክንያት አላገኘንም ሲጠቃለል አመልካች አድሜዉ ለአካለመጠን ሳይደርስ በዉርስ ያገኘዉን መኖሪያ ቤት ኛ ተጠሪ በሽያጭ እንድታስተላልፍ የሰጠዉ የዉክልና ሥልጣን ሕጋዊ ዉጤት የለዉምይህንን ሕጋዊ ዉጤት የሌለዉን የዉክልና ሥልጣን በመጠቀም ኛ ተጠሪ ለኛ ተጠሪ ቤቱን በሽያጭ ማስተላለፏ ተረጋግጦ አያለ የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ኛ ተጠሪ ቤቱን የገዛዉ ዉክልና ካላት ኛ ተጠሪ በመሆነ አመልካች አድሜዉ ለአቅመ አዳም ደርሷል ወይስ አልደረሰም አንዲሁም ዉክልና መስጠት ይችል ነበር የሚሉ ጭብጦች ተይዘዉ ሊጣሩ አይገባም በማለት የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሠጠዉን ዉሳኔ በመሻር የከፍተኛዉን ፍርድ ቤት ዉሳኔ በማጽናት የሰጠዉ ዉሳኔ በፌዴራሉም ሆኖ በክልል ሕገ መንግስት አንዲሁም በተሻሻለዉ የክልሉ ቤተሰብ ሕግ በወቅቱ ሕጻን ለነበረዉ አመልካች የተደረገለትን ሕጋዊ ጥበቃ ያላገናዘበ እና ለሕጻን ጥቅም አጽንኦት ሰጥቶ እንዲወስን በሕግ የተጣለበትን ግዴታ ያላገናዘበ በመሆነ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ነዉእንዲሁም ኛ ተጠሪ የአመልካችን መኖሪያ ቤት ለኛ ተጠሪ በሽያጭ ያስተላለፈችዉ በአመልካች ስም ሆኖ እያለ የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ኛ ተጠሪ ዉሉን ለመፈጸም ያስቻላትን የሥልጣን ምንጭ ሕጋዊነት መመርመር አያስፈልግም ብሎ የደረሰበት ድምዳሜ የወካይና የተወካይ ግንኙነት ጽንሰ ሀሳብና ከዚሁ ጋር በተያያዘ በተሻሻለዉ የክልሉ ቤተሰብ ሕግ እና ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ ውሳኔ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር ላይ በቀን ዓም የሰጠዉ ዉሳኔ እና የፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ላይ በቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥሕግ ቁጥር መሰረት ተሽረዋል የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁጥር ላይ በቀን ዓም የሰጠዉ ዉሳኔ በፍብሥሥሕግ ቁጥር መሰረት ተሻሽሏል የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ከላይ በፍርዱ መግቢያ ላይ የተጠቀሰዉን መኖሪያ ቤት ለመሸጥ ኛ ተጠሪ ከአመልካች ያገኘችዉን የዉክልና ስልጣን የማይጻና ነዉ በማለት በዚህ የዉክልና ሥልጣን ኛ ተጠሪ ከኛ ተጠሪ ጋር በቀን ዓም የፈጸመችዉ የቤት ሽያጭ ዉል እንዲፈርስ ኛ ተጠሪ ቤቱን ለአመልካች እንዲያስረክብ አንዲሁም ኛ ተጠሪ ለኛ ተጠሪ ብር አርባ ሺህ ብር እንድትከፍል የሰጠዉ ዉሳኔ ጸንቷል ኛ ተጠሪ በተሸጠዉ ቤት ተጨማሪ ክፍሉችን ገንብቶ ከሆነ ክፍሎቹን ለመስራት ያወጣዉን ወጪ በፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር መሠረት አመልካች እንዲከፍለዉ ክስ በማቅረብ ዳኝነት የመጠየቅ መብት አለዉ ብለናል በዚህ ችሎት የወጣ ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል ትዕዛዝ በዉሳኔዉ መሰረት እንዲፈጽም ለኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የውሳኔው ግልባጭ ይተላለፍለግራ ቀኙም የዉሳኔዉ ግልባጭ እንዲሰጣቸዉ ሲያመለክቱ ይሰጣቸዉ በመዝገቡ ላይ የተሰጠ የዕግድ ትእዛዝ ካለ ተነስቷል ይጻፍ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ከቪቨፀሬ። አመልካች የዉሉ ይዘት ቤት ሳይሆን ቦታ ብቻ እንደሆነ በማስረጃ አላረጋገጡም በማለት ክሱን ዉድቅ በማድረግ ወስኗልአመልካች በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለሰሜን ጎንደር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበዉ የነበረ ቢሆንም ፍርድ ቤቱ በመቁጥር ላይ በቀን ዓም በሰጠዉ ትእዛዝ በፍሥሥህቁ መሰረት ሰርኮባቸዋል በመቀጠል አመልካች ለአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አቤቱታ አቅርበዉ ችሉቱ በመቁጥር ላይ ግራ ቀኙን አከራክሮ በቀን ዓም በሰጠዉ ዉሳኔ ግራ ቀኝ የሸያጭ ዉል የተዋዋሉ ለመሆኑ አልተካካዱምግራ ቀኙ የተለያዩት በተሸጠዉ ነገር ምንነት ላይ ነዉአመልካች ባዶ ቦታ ነዉ በማለት ሲከራከሩ ተጠሪ ደግሞ ቤትና ቦታ ነዉ በማለት በመከራከራቸዉ ነዉግራ ቀኙ በቀን ዓ ዓም ባደረጉት የሽያጭ ዉል ላይ ደግሞ አመልካች ቦታዉን ዚንጎ ቆርቆሮ ቤት እንደያዙ ለተጠሪ በብር የሸጡ ለመሆኑ በግልጽ ተመልክቷልየዚህን ዉል መደረግ አመልካች እየካዱ ያሉት የተሸጠዉ መሬት ብቻ ነዉ በሚል ይዘቱን ብቻ በመሆኑ ይህ ክርክራቸዉ ሙሉ ለሙሉ ከተጠሪ ጋር የሽያጭ ዉሉን ክደዉታል ተብሎ የተደረገዉ የሽያጭ ዉል ከፍብሕግ ቁጥር አኳያ መመዝገብ አለመመዝገቡ በጭብጥነት ተይዞ ሊጣራ የሚችልበት አግባብ የለምስለሆነም በስር ፍርድ ቤቶች በተሰጠ ዉሳኔ የተፈጸመ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የለም በማለት ወስኗል አመልካች በቀን ዓም የተጻፈ የሰበር አቤቱታ ያቀረቡትፁ በኢፌዲሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ ላይ መሬት መሸጥ መለወጥ እንደማይቻል ተደንግጓል ለተጠሪ የተሸጠዉ በምሪት ያገኘሁትን ባዶ መሬት መሆኑን በምስክሮች ተመስክሮ እያለ የስር ፍርድ ቤቶች ዉሉ ፈራሽ ነዉ በማለት ተጠሪ የያዙብኝን ካሬ ሜትር ቦታ እንዲለቁልኝ አለመወሰናቸዉ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ስለሆነ የሥር ፍርድ ቤቶች ዉሳኔ ተሽሮ ተጠሪ ይዞታዬን እንዲለቁ ይወሰንልኝ በማለት በመጠየቅ ነዉ የሰበር አጣሪ ችሎት አቤቱታውን መርምሮ ከግራ ቀኙ ክርክርና ማስረጃዎች አንጻር ተሸጠ የተባለዉ መሬት ቤት ያለበት ነዉ በሚል የአመልካች ክስ ዉድቅ የተደረገበት አግባብ እንዲመረመር ጉዳዩ ለሰበር ሰሚ ችሉት አንዲቀርብ ትዕዛዝ ሰጥቶ መጥሪያ ለተጠሪ ቢደርሳቸዉም ተጠሪ መጥሪያ ስለመቀበላቸዉ ማረጋገጫ ለመስጠት ፈቃደኛ አለመሆናቸዉን አመልካች በመሐላ ቃል በማረጋገጣቸዉና ተጠሪ ቀርበዉም ባለመከራከራቸዉ ተጠሪ መልስ በማቅረብ ለመከራከር እንዳልፈለጉ ተቆጥሮ በሌሉበት ተመርምሯል ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ የስጦታ ዉሉ ፈራሽ ነዉ ብሎ መወሰኑ እንዲሁም ጉዳዩን በይግባኝ ያየዉ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጉዳዩን ከላይ በዝርዝር በተመለከተዉ መሰረት በማየት የስጦታ ዉሉ ዉጤት እንዲኖረዉ በማድረግ መወሰን ሲገባዉ አዋጅ ቁጥር ን መሰረት በማድረግ የስጦታ ዉሉ ሊፈርስ አይገባም ሲል የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የወሰነዉን በመሻር የሰጠዉ ዉሳኔ የፍብሕግ ቁጥር ን ዓላማ እና የአዋጅ ቁጥር ን ዓላማና በአዋጁ የተዘረጋዉን ሰነድ የሚረጋገጥበትን ሥርዓት ያላገናዘበ በመሆኑ ሊታረም የሚገባዉ መሰረታዊ የሕግ ስህተት በመሆነ ተከታዩን ወስነናል ዉሳኔ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ላይ በቀን ዓም የሰጠዉ ዉሳኔ እና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁጥር ላይ በቀን ዓም የሰጠዉ ዉሳኔ በፍብስስሕግ ቁጥር መሰረት ተሽረዋል የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ላይ በቀን ዓም የሰጠዉ ዉሳኔ ከላይ በፍርዱ ሀተታ ላይ በተመለከተዉ አግባብ በተወሰነ ደረጃ ምክንያቱ ተሻሽሎ በፍብስስሕግ ቁጥር መሰረት ፀንቷል በሰመቁጥር በሰመቁጥር በሰመቁጥር እና በሰመቁጥር ላይ እና በሌሎች መዝገቦች ላይ በተመሳሳይ ከኑዛዜ እና ከስጦታ ዉል ፎርም ጋር በተያያዘ የተሰጠ የሕግ ትርጉም ከፍ ሲል በፍርዱ ላይ በተመለከተዉ ልክ ተሻሽለዋልእንዲሁም በሰመቁጥር ላይ እና በተመሳሳይ በሌሎች መዝገቦች ላይ የተሰጠ የሕግ ትርጉም ከቁም ኑዛዜከስጦታ ዉል ፎርም ጋር በተያያዘ የተሰጠዉ የሕግ ትርጉም በዚህ ፍርድ ማጠቃለያ ላይ በተመለከተዉ አግባብ ተለዉጣጧል ግራ ቀኝ በዚህ ችሎት ያወጡትን ወጭ የየራሳቸዉን እንዲችሉ ተወስኗል ትእዛዝ የዚህ ዉሳኔ ግልባጭ ለስር ፍርድ ቤቶች ይተላለፍ ግራ ቀኙ ሲጠይቁ ግልባጩ ይሰጣቸዉ በመዝገቡ ላይ የተሰጠ ዕግድ ካለ ተነስቷል ይጻፍ የስር ፍርድ ቤት መዝገብ ይመለስ መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ጮጦ ይ ሬ ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ ችሎት ቢቀርቡም ችሎቱ በመቁ ላይ በቀን ዓም በሰጠዉ ትእዛዝ አቤቱታውን ሰርዞበታል አመልካች በቀን ዓም የተጻፈ የሰበር አቤቱታ ያቀረበዉ ከላይ በተገለጸዉ መሰረት በተሰጠ ዉሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል በሚል ሲሆን የአቤቱታዉ ይዘት በአጭሩለክርክሩ መነሻ የሆነዉ ዉል የግንባታ ዉል እንጂ የአስተዳደር ዉል አለመሆኑንና አመልካች በፌዴራል መንግስት የተመዘገበ የንግድ ድርጅት መሆኑን ምክንያት በማድረግ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን የመዳኘት ሥልጣን የለዉም ሲል አመልካች ያቀረበዉን መቃወሚያ ዉድቅ በማድረግ የሰጠዉ ብይን ጉዳዩን በስረ ነገሩ ተመልክቶ በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ እና በፌደራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር አንቀፅ ተ ስር የተደነገገዉንና በሰመቁጥር እና ላይ የተሰጠዉን አስገዳጅ የሕግ ትርጉም የሚቃረን ነዉ በቅድመ ክፍያ ዋስትና ዉሉ መሰረት አመልካች የክፍያ ጥያቄ ማቅረብ ያለበት ዉሉ ጸንቶ ባለበት ጊዜ ሲሆን ተጠሪ በቀን ዓም የጻፈዉ የዋስትና ገንዘብ ይታገድልኝ የሜል እንጂ የክፍያ ጥያቄ አይደለምየክፍያ ጥያቄ አይደለም እንጂ ነዉ ቢባል እንኳን ተጠሪ ክፍያዉ የሚፈጸምበትን አሰራር አለመግለጹም የሚያሳየዉ ጥያቄዉ የክፍያ ጥያቄ አለመሆኑን ነዉበአጠቃላይ ተጠሪ ለአመልካች የጻፈዉ ደብዳቤ የዋስትና ገንዘቡ ታግዶ እንዲቆይለት ብቻ በመጠየቅ በሆነበት አንደ ክፍያ ጥያቄ ሊቆጠር የሚችል ነዉ ማለቱ ስህተት ነዉየቅድመ ክፍያ ዋስትና ጊዜ ገደብ ካለፈ በኋላ ተጠሪ የክፍያ ጥያቄ አቅቦ እያለ አመልካች ክፍያ አንዲፈጽም የሥር ፍርድ ቤቶች የሰጡት ዉሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ነዉ የሰበር አጣሪ ችሎት አቤቱታውን መርምሮ የአዲስ አበባ ከተማ ፍርድ ቤት የግንባታና ዋስትና ውሎችን መነሻ ያደረገና ያልተከፈለ ገንዘብ ለማስመለስ የቀረበውን ክስ ተቀብሎ ለማየት የስረ ነገር ስልጣን ያለዉ መሆን ስላለመሆኑ ከአዋጅ ቁጥር አንቀዕ መ እና በሰበር መቁጥር እና በሌሎች ተመሳሳይ መዝገቦች ከተሰጠዉ ትርጉም አንፃር እንዲመረመር ትእዛዝ በመስጠቱ ተጠሪ በቀን ዓም የተፃፈ መልስ አቅርቧልይዘቱም በአጭሩ ተጠሪ ከስር ኛ ተከሳሽ ጋር ባደረገዉ የግንባታ ዉል መሰረት የግንባታ ሥራዉን እና ሂደቱን ለማሳለጥ ለግንባታ የሚያስፈልጉ ማናቸዉንም ግብአቶች የማቅረብ ኃላፊነት እንዲሁም የግንባታ ሥራ አፈጻጸሙን ያለማቋረጥ ተከታትሎ የማሰራት እና ጉድለት ሲኖርም እርምጃ የመዉሰድ የአሠሪዉ መስሪያ ቤት እንደሆነ በዉሉ የተመለከተ በመሆኑ ለክሱ መነሻ የሆነዉ ዉል በፍብሕግ ቁጥር ለ እና በሰመቁጥር እና ላይ በተሰጠዉ አስገዳጅ የሕግ ትርጉም መሰረት የአስተዳደር ዉል በመሆኑ ይህንን ዉል መነሻ ያደረገ ክስ የመዳኘት ሥልጣን በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መ መሰረት የአዲስ አበባ ከተማ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሥልጣን ሥላለዉ በዚህ ረገድ የተፈጸመ ስህተት የለም የዋስትና ውል እራሱን ችሉ የሚቆም የውል ግንኙነት ሳይሆን ሌላ ውልን መሰረት አድርጎ የሚፈፀም የውል አይነት ሲሆን በፍብሕግ ቁጥር መሰረት ዋናው የውል ግዴታ ከሌለ የዋስትናው ውል ግዴታም ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ መዛግብት ላይ አስገዳጅ የሕግ ትርጉም ሰጥቷልበመሆኑም አመልካች ክስ የቀረበበትን ገንዘብ ለአመልካች እንዲከፍል በአዲስ አበባ ከተማ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተወሰኖ በየደረጃዉ በከተማዉ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት እና በሰበር ሰሚ ችሎት የጸናዉ ዉሳኔ የማስረጃ ምዘና መሰረታዊ መርህና የሕግ አተገባበር ጉድለት ያለበት በመሆኑ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት በመሆኑ ተከታዩ ተወስኗል ዉሳኔ የአዲስ አበባ ከተማ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ላይ በቀን ዓም የሰጠዉ ዉሳኔ እና የአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት በመቁጥር ላይ በቀን ዓም የሰጠው ዉሳኔ እና የከተማዉ ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር ላይ በቀን ዓም የሰጠዉ ትእዛዝ በፍብስስሕግ ቁጥር መሰረት ተሻሽለዋል አመልካች ቅድሚያ ክፍያ ዋስት ዉል መሰረት ተደርጎ የተጠየቀዉን ብር አራት መቶ ፃያ ሁለት ሺህ አምስት መቶ ብር ለተጠሪ ሊከፍል አይገባም ብለናልይህንን ገንዘብ የስር ኛ ተከሳሽ ለተጠሪ የመክፈል ኃላፊነት አለበት የተባለዉ የዉሳኔ ክፍል እና ሌላዉ የዉሳኔ ክፍል አልተነካም ግራ ቀኝ በዚህ ችሎት ያወጡትን ወጭ የየራሳቸዉን እንዲችሉ ተወስኗል ትእዛዝ የዉሳኔዉ ግልባጭ ለስር ፍርድ ቤት ይተላለፍ ግራ ቀች ሲጠይቁም ግልባጩ ይሰጣቸዉ መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ ተጠሪ ቤቱን አጠናቆ ለኛ ተጠሪ እንዲያስረክብ እና ስመ ሀብቱን እንዲያዛውር ሲል የሰጠውን የውሳኔ ክፍል በማፅናት ቀሪ ክፍያውን በተመለከተ ኛ ተጠሪን ክስ አቅርቦ የመጠየቅ መብት በመጠበቅ የተሰጠውን የውሳኔ ክፍል በመሻር ክርክሩ በዚያው መዝገብ ቀጥሉ ክፍያውን በተመለከተ ውሳኔ ሊሰጥበት ይገባል ሲል ጉዳዩን በዚህ ረገድ ለፈዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት መልሷል ጉዳዩ ከላይ በተመለከተዉ መሰረት ከተወሰነ በኋላ እንደገና የተንቀሳቀስዉ አመልካች በይግባኝ ሰሚዉ ችሎት በተሰጠ ዉሳኔ መብታቸዉ እንደተነካ በመግለጽ በፍብሥሥሕግ ቁጥር መሰረት ባቀረቡት አቤቱታ መነሻ ሲሆን የአቤቱታቸዉም ይዘት በአጭሩ የመቃወም አመልካች ከኛ ተጠሪ በቀን ዓም ድርድር ተደርጎ በቀን ዓም በሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ፅቤት በተደረገ ዉል ኛ ተጠሪ ለክርክሩ መነሻ የሆነዉን ቤት ለአመልካች በብር ሽጧልአመልካች ቤቱን የገዛሁት ቤቱ ከዕዳና እገዳ ነጻ መሆኑን በማረጋገጥ ነዉበዚህ አግባብ አመልካች የቤቱ ባለሀብት ከሆንኩ በላ ቤቱን ተረክቤ ብር ተጨማሪ ወጪ በማዉጣት ቤቱን በአመልካች ፍላጎት መሰረት ምቹ ለማድረግ ተጨማሪ ማስተካከያግንባታ አድርጌያለሁ ኛ ተጠሪም ከአመልካች ጋር ግብይት ባደረገ ጊዜ በቤቱ ላይ ከኛ ተጠሪ ጋር ክርክር እንዳለው አላሳወቀኝም አመልካች ቤቱን ከኛ ተጠሪ ስለተረከብኩ ኛ ተጠሪ ከግንባታ ዉሉ ጋር የተያያዘ ግንኙነት ከኛ ተጠሪ ጋር ከሚኖረዉ በስተቀር በቤቱ ላይ መብት የላቸዉም ተብሎ ዉሳኔዉ እንዲሻርላቸዉ አቤታቸዉን አቅርበዋል ይግባኝ ሰሚዉ ችሎት የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃዎችን መርምሮና መዝናኖ በቀን ዓም በሰጠዉ ዉሳኔ አመልካች የኛ ተጠሪ ማኅበር ከመቶ ባለአክሲዮባለድርሻ የሆኑት የአቶ ዳዊት ዘሪሁን ባለቤት በመሆናቸዉ ሽያጩ እዉነት አይደለም እንጂ እዉነት ነዉ ቢባል እንኳን ሽያጩ ከባለቤታቸዉ ጋር የተደረገ በመሆነ አስቀድሞ ከኛ ተጠሪ ጋር ያደረገዉ ፀንቶ ባለበትና ክርክርም በፍርድ ቤት መኖሩን ባለአክሲዮኖች እያወቁ አመልካች የትዳር አጋራቸዉ በመሆናቸዉ ጉዳዩ በፍርድ ቤት ተይዞ ያለ በመሆኑ በድጋሚ መሸጥ ያልተገባ ድርጊት ነዉበመሆኑም አመልካች ከኛ ተጠሪ ጋር አደረጉት የተባለዉ ዉል በእዉነት ላይ የተመሰረተ ግብይት ሳይሆን ሆነ ተብሎ ቤቱ ለኛ ተጠሪ እንዳይተላለፍና ፍርድ እንዳይፈጸም ለማድረግ የቀረበ አቤቱታ ነዉ በማለት የአመልካችን አቤቱታ ዉድቅ በማድረግ አስቀድሞ የሰጠዉን ዉሳኔ በፍብሥሥሕግ ቁጥር በመሰረት በማጽናት ወስኗል በመቀጠል አመልካች ለዚሁ ሰበር ሰሚ ችሎት አቤቱታ አቅርበዉ ችሎቱም በመቁጥር ላይ ግራ ቀኙን አከራክሮ በቀን ዓም በሰጠዉ ዉሳኔ በግልጽ የቀረበን ክርክር እና የተቆጠረን ማስረጃ መሰረት በማድረግ ተገቢዉን ጭብጥ በመያዝ ጉዳዩን አጣርቶ ዉሳኔ አለመስጠት መሰረታዊ የክርክር አመራር ጉድለት ስለመሆኑ የፍብሥሥሕግ ቁጥር እና ተከታዮቹን መሰረት በማድረግ ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች እትመት አሠፋ ፀሐይ መንክር ኑረዲን ከድር መላኩ ካሣዬ እስቲበል አንዱዓለም አመልካች ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ ቤቶች አስተዳደር ጽቤት ተጠሪ ጂብሪል ሚስባህ መዝገቡ ለምርመራ የተቀጠረ ነው በመሆኑም መርምረን ተከታዩን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ የሰበር አቤቱታው ሊቀርብ የቻለው አመልካች መስከረም ቀን ዓም ጽፎ ባቀረበው የሰበር አቤቱታ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁ በቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ ይህንኑ ውሳኔ በማጽናት የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ በቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሕግ ስሕተት የተፈጸመበት በመሆኑ ሊታረም ይገባል በማለት አቤቱታ በማቅረባቸው ነው ጉዳዩ የቤት ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ነው በሥር ፍርድ ቤት በተደረገው ክርክር የአሁን አመልካች የመቃወም አመልካች የአሁን ተጠሪ እና በዚህ የሰበር ክርክር የሌሉ ወሮ አብረኸት አለማየሁ እአና አቶ ንዳጋ ከማል ደግሞ የመቃወም ተጠሪዎች ሆነው ተከራክረዋል የአሁን አመልካች በሥር ፍርድ ቤት ያቀረበው የመቃወም አቤቱታ ይዘት በአጭሩ ፍርድ ያረፈበት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ ቤቁ የሆነው ቤት አካል የሆነው አንድ ክፍል ቤት ባለቤትነቱ የአመልካች መሆኑ እና የስር ኛ አና ኛ የመቃወም ተጠሪዎች ተከራይተው የሚኖሩበት ቤት መሆኑን የተጠቀሰው ቤት በአዋጅ ቁጥር ተወርሷል ወይስ አልተወረሰም የሚል ጥያቄ የሚያስነሳ በመሆኑ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን ለማየት የሚያስችል ስልጣን ሳይኖረው የወሰነ መሆኑን ይህንኑ ቤት አስመልክቶ የተሰጠው ውሳኔ ይሻርለት ዘንድ ዳኝነት መጠየቁን የሚያሳይ ነው የአሁን ተጠሪ በሰጡት መልስ ፍርድ ያረፈበት ቤት የግል ቤት መሆኑን በመግለጽ ፍርድ ቤቱ ይህንኑ ቤት በሚመለከት አስቀድሞ የሰጠው ውሳኔ ሊጸና ይገባል በማለት ተከራክረዋል ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ የሰበር አቤቱታው የቀረበው ይህን ውሳኔ በመቃወም መሠረታዊ የሕግ ስሕተት ተፈጽሞበታል በሚል ሲሆን ይዘቱም አከራካሪው ቤት ለረጅም ዓመታት በመንግስት እጅ የቆየ በመሆኑ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን ለማየት የሚያስችል የስረ ነገር ስልጣን የለውም አመልካች የተጠሪ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ በቀን ዓም ታግዶ እንደነበረ እና በቀን ዓም እንደ መከነ የሚያሳይ ተጨማሪ ማስረጃነት እንዲያያዝ ለይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት አቤቱታ አቅርቧል ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ማስረጃው ሊያያዝ አይገባም በማለት የአመልካችን ጥያቄ ውድቅ ያደረገ ቢሆንም ይህንኑ በፍርዱ ላይ ሳያስቀምጥ ካርታው ስለመምከኑ የቀረበ ማስረጃ የለም በማለት የሰጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስሕተት የተፈጸመበት በመሆኑ በሰበር ታይቶ ሊታረም ይገባል የሚል ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ ተመርምሮ አመልካች ለክርከሩ ምክንያት የሆነውን ቤት አካቶ ለተጠሪ ተሰጥቶ የነበረው ካርታ እንዲመክን የተደረገ ስለመሆኑ የሚያረጋግጥ ደብዳቤ በተጨማሪ ማስረጃነት እንዲታይለት ለስር ይግባኝ ሰሚው ከፍተኛው ፍርድ ቤት በፍብሥሥህቁጥር መሠረት አቤቱታ አቅርቦ በብይን ውድቅ በተደገረበት ሁፄታ ካርታው ስለመምከነ የቀረበ ማስረጃ የለም በሚል የስር ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ የማጽናቱን አግባብነት ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ በዚህ ችሉት እንዲታይ ተደርጓል ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎም ግራ ቀኙ በጽሑፍ እንዲከራከሩ ተደርጓል የተጠሪ መልስ ይዘት በአጭሩፁ ለተጠሪ የተሰጠው ካርታ እንዲመክን ደብዳቤ ከተጻፈ በኋላ ለተጠሪ እንዲፃፍ እና እንዲያውቀው ሳያደርጉ ስሙን በቀድሞ ሻጭ በማድረግ ጉዳዩ ለብይን ከተቀጠረ ከ ወራት በኋላ ተጨማሪ ማስረጃ ይያያዝልን በማለት ያቀረቡት ጥያቄ አግባብነት የለውም አመልካች ተወርሷል ተብለው በመንግስታዊ እና ህዝባዊ ተቋማት ቁጥጥር ስር ያሉ ቤቶች በተያያዘ መርምሮ የመወሰን ስልጣን የፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ እንጂ የፍርድ ቤቶች አይደለም በማለት የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሰጣቸውን ውሳኔዎች በመጥቀስ ያቀረበው ክርክር ለጉዳዩ አግባብነት የለውም ስለሆነም የስር ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሳኔ ሊጸና ይገባል የሚል ነው አመልካችም የሰበር አቤቱታውን በማጠናከር የመልስ መልስ ሰጥቷል የጉዳዩ አመጣጥ በአጭሩ ከላይ የተገለጸው ነው ይህ ችሎትም በሰበር አጣሪው ችሎት ሊጣራ ይገባዋል ተብሎ የተያዘውን ነጥብ ከግራ ቀኙ ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና ለጉዳዩ አግባብነት ካላቸው ሕጎች ጋር በማገናዘብ እንደሚከተለው መርምሮታል ከክርክሩ ሒደት መገንዘብ የቻልነው የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በአሁን ተጠሪ እና በስር ኛ እና ኛ የመቃወም ተጠሪዎች መካከል ሲደረግ በነበረው ክርክር መርምሮ ውሳኔ የሰጠው በቀን ዓም መሆኑን አመልካች ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም በፍብሥሥሕቁ መሠረት አቤቱታ ያቀረበ መሆኑን እና ጉዳዩ የቀረበለት ፍርድ ቤትም ግራ ቀኙን አከራክሮ ለተጠሪ የተሰጠው ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ ማድረጉ ስህተት በመሆኑ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ሁለቱ ፍርድ ቤቶች በዚህ አግባብ የሰጡት ዉሳኔ ከክርክሩ ጭብጥ ዉጪ ነዉ በማለት መተቸቱ በአግባቡ ነዉ ነገር ግን ተጠሪ በአመልካች እጅ ያለዉን ይዞታ በኃይል መያዚን ብቻ መሰረት በማድረግ ሁከት እንዲወገድ መወሰን ሲገባዉ ከዚያ በላይ ፄዶ ይዞታዉ የተጠሪ ነዉ በማለት የሰጠዉ ዉሳኔም ከክርክሩ ጭብጥ ዉጪ በመሆኑ መታረም የሚገባዉ ነዉ በአጠቃላይ ለክርክሩ መነሻ የሆነዉ መሬት ለረጅም ጊዜ በተጠሪ ይዞታ ስር የሚገኝ መሆኑ የተረጋገጠ በመሆኑ አመልካች ከይዞታዉ መብት አለኝ የምትል ከሆነ በህግ አግባብ መብቷን ማስከበር እየቻለች ይዞታዉን በኃይል መያዚ በእርግጥም የሁከት ተግባር መፈጸሟን የሚያሳይ ሲሆን በክልሉ በየደረጃዉ ያሉ ፍርድ ቤቶች የሁከት ተግባር ተፈጽሟል ለማለት የሚቻልበትን ሁኔታ አስመልክቶ ከላይ የተመለከቱትን የፍትሐብሔር ህግ ድንጋጌዎች መሰረት አጣርቶ የተፈጸመ የሁከት ድርጊት መኖር አለመኖሩን መወሰን ሲገባቸዉ ከዚህ በላይ በመሄድ በዉርስ እና በይዞታ ባለቤትነት ላይ የሰጡት ዉሳኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ ተገኝቷል ስለሆነም ተከታዩ ዉሳኔ ተሰጥቷል ዉሳኔ የአዉበረ ወረዳ ፍርድ ቤት በመቁጥር በቀን ዓም በዋለዉ ችሎት የሰጠዉ ዉሳኔ የፋፈን ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር በቀን ዓም እንዲሁም የሶማሌ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሉት በመቁጥር በቀን ዓም በዋለዉ ችሎት የሰጡት ዉሳኔ በፍብሥሥርዓት ህጉ አንቀጽ መሠረት ተሽረዋል ለክርክሩ መነሻ የሆነዉ ይዞታ የተጠሪ ነዉ በሚል በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የተሰጠዉ ዉሳኔ ተሽሮ በአንፃሩ ይዞታዉን አስመልክቶ የፈጸመችዉን ሁከት እንድታቆም ተወስኗል አመልካች በይዞታዉ ላይ መብት አለኝ የምትል ከሆነ መብቷን ለማስከበር ልታቀርብ የምትችለዉን ክስ ይህ ዉሳኔ አይከለክልም በዚህ ችሎት የተደረገዉ ክርክር ያስከተለዉን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኝ የየራሳቸዉን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሠኃ ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ እንዲሁም በኢንሹራንስ ዉል ፖሊሲ እና በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ለ መሰረት አመልካች በኛ ተጠሪ ላይ ለደረሰዉ የአካል ጉዳት ለመክፈል የሚገደደዉ የካሳ መጠን እስከ ብር ድረስ ብቻ እንደሆነ የተመለከተ ቢሆንም ይህ ኃላፊነት በቀጥታ ኢንሹራንስ በተገባለት ተሽከርካሪ ሦስተኛ ወገን በሆኑት ኛ ተጠሪ አካል ላይ የደረሰዉን ጉዳት ከመካስ ጋር የተያያዘ ነዉበክሱ ምክንያት የወጣ ወጪ ለኛ ተጠሪ እንዲከፈላቸዉ የተወሰነዉ ደግሞ በኢንሹራንስ ዉሉና በሕግ በተደነገገዉ መሰረት ካሳ ባለመከፈሉ ምክንያት ኛ ተጠሪ ለክስ በመዳረጋቸዉና በክርክሩ በመርታታቸዉ በክሱ ምክንያት ያወጡት ወጪ ሊተካላቸዉ እንደሚገባ በመታመኑ ነዉ በፍብስስሕግ ቁጥር ስር በተደነገገዉ መሰረት በክርክሩ የረታዉ ሰዉ በክሱ ምክንያት ያወጣዉን ወጪ ተረቺዉ እንዲተካለት ፍርድ ቤቱ ትክክል ነዉ ብሎ በሚገምተዉ መሰረት መወሰን እንደሚችል ተደንግጓል በመሆኑ ኛ ተጠሪ በክሱ ምክንያት ያወጡትን ወጪ አመልካች ከሌሎች ተከራካሪዎች ጋር በመሆን መጠኑ ከላይ የተጠቀሰዉን ገንዘብ ለኛ ተጠሪ አንዲከፍል መወሰኑ ሥነ ሥርዓት ሕጉን የተከተለ በመሆኑ በዚህም ረገድ የተፈጸመ ስህተት የለም በመሆኑም ተከታዩን ወስነናል ዉሳኔ በምስራቅ ጎጃም ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ላይ በቀን ዓም የሰጠዉ ዉሳኔ እና የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁጥር ላይ በቀን ዓም የሰጠው ትዕዛዝ በፍብስስሕግ ቁጥር መሰረት ጸንተዋል ግራ ቀኝ በዚህ ችሎት ያወጡትን ወጭ የየራሳቸዉን እንዲችሉ ተወስኗል ትእዛዝ የዉሳኔዉ ግልባጭ ለሥር ፍርድ ቤት ይተላለፍ ግራ ቀኙ ሲጠይቁም ግልባጩ ይሰጣቸዉ በመዝገቡ ላይ የተሰጠ እግድ ካለ ተነስቷልይጻፍ መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት አመ ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ ሲጠቃለል የዋናዉን ኢንሹራንስ ዉል ሽፋን ለማስፋት በቀን ዓም የተፈረመዉ ማሻሻያ ማስፊያ ፎአበበ ዉል ወደ ኋላ ተመልሶ እንዲሰራ በተዋዋዮች ግልጽ ስምምነት ያልተደረገ ከመሆኑም በተጨማሪ የኢንሹራንስ ዉል ከመፈረሙ በፊት ለደረሰ ጉዳት ኢንሹራንስ ሰጪዉ ካሳ እንዲከፍል ተጠይቆ የሚቀርብ ክስ የኢንሹራንስ ዉል መሠረታዊ ባህሪይ ያላገናዘበ ሆኖ እያለ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የኢንሹራንስ ዉሉ ወደኋላ ተመልሶ ዉጤት አንዲኖረዉ አድርጎ በመተርጎም የአሁን አመልካች ለተጠሪ ካሳ እንዲከፍል መወሰኑና በዚህ መሰረት በተሰጠዉ ዉሳኔ አመልካች ቅር ተሰኝቶ ያቀረበዉን ይግባኝ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተቀብሎ ስህተቱን ማረም ሲገባዉ ይግባኙን በመሰረዝ ትእዛዝ መስጠቱ መሰረታዊ የሕግ ስህተት በመሆኑ ሁለተኛዉን ጭብጥ መመርመር ሳያስፈልግ የሚከተለዉን ወስነናል ዉሳኔ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ላይ በቀን ዓም የሰጠዉ የፍርድ ዉሳኔ እና የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ላይ በቀን ዓም በዋለዉ ችሎት የሰጠዉ ትእዛዝ በፍብስስሕግ ቁጥር መሰረት ተሽራል አመልካች ክስ የቀረበበትን ካሳ ለተጠሪ የመክፈል ኃላፊነት የለበትም ግራ ቀኝ በዚህ ፍርድ ቤት ደረጃ ያወጡትን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸዉን እንዲችሉ ተወስኗል የዚህ የፍርድ ዉሳኔ ግልባጭ ለስር ፍርድ ቤት ይተላለፍ የስር ፍርድ ቤት መዝገብ ይመለስ መዝገቡ ተዘግቷል ወደመዝገብ ቤት ይመለስ ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ ለተጠሪ ብር እንድከፍልና ተጠሪ የእቃዎቹን ቅሪት እንዲያስረክበኝ ይወሰንልኝ በማለት መከራከሩን የዉሳኔዉ ግልባጭ ያሳያል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ ዳኝነት ሥልጣን ያየዉ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ላይ የግራ ቀኙን ክርክር እና የአመልካችን ምስክር ሰምቶ በቀን ዓም በዋለዉ ችሎት በሰጠዉ ዉሳኔ አመልካች ጉዳቱ በአስተሻሸግ ጉድለት መድረሱን አላስረዳም በሚል አመልካች ከዚህ አኳያ ያቀረበዉን ክርክር ዉድቅ በማድረግ በሞንትሪያል ፕሮቶኮል ቁጥር እንደተሻሻለዉ አንቀጽ መሰረት አመልካች አጓጉዞ ለተጠሪ እስከሚያስረክብ ድረስ በእቃዉ ላይ ለደረሰዉ ጉዳት አመልካች ካሳ የመክፈል ኃላፊነት አለበት በማለት ወስኗል የጉዳት ካሳ መጠን በተመለከተም በዋርሶዉ ስምምነት አንቀጽ ሀ ስር የካሳ መጠን የእቃዉ የግዥ ዋጋ መጠን ይሆናል በሚል በተደነገገዉ መሰረት መለዋወጫዎች መጎዳታቸዉና ቁጥራቸዉ የሆኑት መጥፋታቸዉን አመልካች ካለመካዱም በተጨማሪ ተጠሪ በማስረጃ አስረድቷል በሚል የ መለዋወጫዎች የግዥ ዋጋቸዉ በግዥ እና በባለሙያ ሰነድ ላይ በተመለከተዉ መሰረት በክፍያዉ አለት በነበረዉ ምንዛሬ ምጣኔ መሰረት በብር ሂሳብ ስሌት መሰረት ብር ይሆናል በማለት አመልካች ከ ወለድ ጋር ለተጠሪ እንዲከፍል ወስኗል አመልካች በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት ያቀረበዉ መከራከሪያ ዉድቅ መደረጉ እና ካሳ የተወሰነበትን አግባብና የካሳዉን መጠን በሚመለከት በተሰጠዉ ዉሳኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርቦ ፍርድ ቤቱም በመቁጥር ላይ ግራ ቀኙን አከራክሮ በቀን ዓም በዋለዉ ችሎት በሰጠዉ ዉሳኔ በሞንትሪያል ፕሮቶኮል ቁጥር አንቀጽ ስር የተደነገገዉ የይርጋ ድንጋጌ ባለመሆኑ የይርጋ መቃወሚያ ዉድቅ መደረጉም ሆነ የተወሰነዉ ካሳ በፕሮቶኮሉ አንቀጽ ሀ እና በንግድ ሕጉ አንቀጽ መሰረት ተገቢ ነዉ በማለት የስር ፍርድ ቤትን ዉሳኔ በማጽናት ወስኗል አመልካች በቀን ዓም የተጻፈ የሰበር አቤቱታ ያቀረበዉም በስር ፍርድ ቤቶች በተሰጡ ዉሳኔዎች መሰረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል በሚል ሲሆን ይዘቱ በአጭሩ የሚከተለዉ ነዉ ተጠሪ በ ቀን ዉስጥ የደረሰበትን ጉዳት ለአመልካች በጽሁፍ ያላሳወቀ በመሆነ ክስ የማቅረብ መብቱ በይርጋ ቀሪ ሆኗል በሚል በሞንትሪያል ፕሮቶኮል ቁጥር አንቀጽ እና ስር የተደነገገዉን ይርጋ ተጠቅሶ የቀረበዉ መቃወሚያ ዉድቅ መደረጉ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ነዉ እንዲሁም በሞንትሪያል ፕሮቶኮል ቁጥር አንቀጽ መሰረት የጉዞ ሰነድ ልቨ ነሃዉሃ በተዋዋዮች መካከል ላለዉ ግንኙነት ዉል መኖሩን የሚያረጋግጥ ሰነድ እንደሆነ ስለተደነገገ ከዚህ ዉጭ የሚቀርብ ማንኛዉም ሰነድ ተቀባይነት ስለማይኖረዉ የስር ፍርድ ቤቶች ተጠሪ ያቀረበዉን ሌላ ሰነድ መሰረት በማድረግ ካሳ መወሰናቸዉ ተጠሪ በእቃዉ ላይ የተለየ ፍላጎት እንዳለዉ ያልገለጸና ተጨማሪ ክፍያ ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ ለተጫራቾች እንደማይገልጽ ጠቅሶ አሰራሩ ይሕ ከሆነ ተጫራች በራሱ ጥረት አድርጎ ሊመጣበት የሚችለዉን ጉዳት መቀነስ እንደሚኖርበት መረዳቱን ገልጾ አመልካች በፈቃዳቸዉ ሳያጣሩ የገዙትን አክሲዮን ሊረከቡ ይገባል በማለት የአመልካችን ጥያቄ እንዳልተቀበለ በመግለጽ መዝገቡን ዘግቷል አመልካች ከላይ ይዘቱ በተመለከተዉ ትእዛዝ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርበዉ ፍርድ ቤቱ በመቁጥር ላይ ተጠሪዎች ቀርበዉ እንዲከራከሩ ጥሪ አድርጎላቸዉ ተጠሪዎች ባለመቅረባቸዉ የአመልካችን ይግባኝ ማመልከቻ መርምር በቀን ዓም በሰጠዉ ዉሳኔ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የፍርድ አፈጻጸም ዳይሬክቶሬት የአክሲዮን ሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ ላይ አክሲዮኑ ያለበት እዳ ባለዉ አሰራር አይገለጽም ያለዉን መቀበሉ በፍብስስሕግ ቁጥር ስር የተደነገገዉን የሚቃረን በመሆኑ ሊታረም የሚገባዉ ነዉ ካለ በኋላ ጸንቶ በሚገኘዉ ዉል የሚተላለፈዉ መብቱ ብቻ ሳይሆን ግዴታዉም ጭምር በመሆኑ ይግባኝ ባይ አዳዉ አይመለከተኝም በሚል ያቀረቡትን ጥያቄ የስር ፍርድ ቤት ዉድቅ ማድረጉ ከዉጤት አንጻር የሕግ መሰረት ያለዉ ነዉ በማለት በማፅናት ወስኗል አመልካች ለዚህ ችሉት በቀን ዓም የተጻፈ የሰበር አቤቱታ ያቀረቡትም በዚህ መሰረት በተሰጠው ዉሳኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል በሚል ሲሆን የአቤቱታቸው ይዘት በአጭሩ የሚከተለዉ ነዉ የከፍተኛው ፍርድ ቤት በሰጠው ትዕዛዝ የፍሥሥሕግ ቁጥር ድንጋጌን አለመከተሉ አግባብ አይደለም በማለት ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ነቅፎ ሳለ ተመልሶ መብትና ግዴታ አይነጣጠሉም በማለት የሰጠው ውሳኔ እርስ በእርሱ የሚጋጭ ነዉ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ በመጨረሻ የሰጠው የፍርድ ሀተታ ሲታይ በሽያጭ ውል መብትና ግዴታ አኩል መታየት አለባቸው በሚለው አቅጣጫ ቢታይ እንኳ ሻጩ ፍርድ አፈፃፀም ዳይሬክቶሬት ባወጣው የሐራጅ ሽያጭ ላይ እዳ መኖሩን እስካልገለፀ ድረስ አመልካች በሚገዛው ንብረት ላይ እዳ መኖሩን ሳያውቅና ሳይገለፅለት ከገዛ እዳውንም አብሮ ተቀብሏል የሚያሰኝ የሕግ ድንጋጌም ሆነ የሕግ ግምት የለምበሽያጭ ውል መብትና ግዴታ በተመለከተ በስር ፍርድ ቤትም ሆነ በይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ክርክር አልተነሳምእንዲሁም ይህ ጉዳይ የንብረት ሽያጭ ጉዳይ ቢሆንም አፈፃፀሙ የሚመራው በሐራጅ ሽያጭ ስርዓት መሰረት እንጂ እንደ ውል ጉዳይ ተቆጥሮ የመብትና ግዴታ ነጥብ የሚነሳበት አይደለምጠቅላይ ፍርድ ቤቱ በውጤት ደረጃ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ ፀንቷል ካለ በፍርዱ መግቢያ ላይ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠው ትዕዛዝ በፍሥሥህቁ መሰረት ያላደረገ ነው በማለት የያዘዉን ድምዳሜ መልሶ እንደመሰረዝ ስለሚሆን የይግባኝ ሰሚዉ ፍርድ ቤት መሰረታዊ ውሳኔ የትኛው ነው የሚል ጥያቄ የሚያስነሳ ከመሆኑም በተጨማሪ በአንድ ጉዳይ ላይ ሁለት አይነት ፍርድ መሰጠቱ በራሱ በአንድ ጉዳይ ሁለት አይነት ፍርድ እንደመስጠት ሰለሚሆን በራሱ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ነዉ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ በመሆኑ ከዚህ ቀን ጀምሮ ክሱ እስከ ቀረበበት ቀን ዓም ድረስ ያለዉ ጊዜ ሲቆጠር ገና ሦስት ወር አልሞላዉምበመሆኑም በአዋጁ አንቀጽ ስር የተደነገገዉ የ ወር የይርጋ ጊዜ ሳይደርስ የቀረበ ክስ በመሆኑ የአመልካች ክስ የማቅረብ መብት በይርጋ ቀሪ የሆነ አይደለምእንዲሁም ተጠሪ ለክርክሩ መሰረት ያደረገዉ በሰመቁጥር ላይ የተሰጠዉ የሕግ ትርጉም በሰመቁጥር ላይ ሰባት ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት በተሰጠ ዉሳኔ የተለወጠ ከመሆኑም በተጨማሪ በእነፒህ መዛግብት ላይ የተሰጠዉ ትርጉም የይርጋ ጊዜ ማቋረጫ ምክንያት የሚመለከት ሲሆን የተያዘዉ ጉዳይ ደግሞ ከዚህ የተለየ በመሆኑ ለተያዘዉ ጉዳይ አግባብነት ያለዉ የሕግ ትርጉም ባለመሆኑ አልተቀበልንም ስለሆነም የስር ፍርድ ቤት ጉዳዩን በኅብረት ስምምነት በተዘረጋዉ የቅሬታ አቀራረብ ሥርዓት መሰረት በመጀመሪያ መፍትሔ ለማግኘት ጥረት እከሀከበ ዘከበ ፀጠዐሃ ከማድረግ አኳያ ማየት ሲገባዉ ጉዳዩን ከይርጋ ማቋረጫ ምክንያት አንጻር በማየት የአመልካች ክስ የማቅረብ መብት በይርጋ ታግዷል ሲል የሰጠዉ ዉሳኔም ሆነ ይግባኝ ሰሚዉ ፍርድ ቤት የሥር ፍርድ ቤት የሠጠዉን ዉሳኔ በማጽናት የወሰነዉ መሰረታዊ የሆነ የክርክር አመራርና የሕግ አተገባበር ስህተት ያለበት በመሆኑ ተከታዩን ወስነናል ዉሳኔ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ላይ በቀን ዓም የሰጠዉ ዉሳኔ በፍብስስሕግ ቁጥር መሰረት ተሽረዋል የአመልካች ክስ የማቅረብ መብት በይርጋ አልታገደም ብለናል የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መዝገቡን አንቀሳቅሶ በፍሬ ነገሩ ላይ ግራ ቀኙን በመስማት እንደነገሩ ሁኔታ ማስረጃዎቻቸዉን ሰምቶና መርምሮ ሕግን መሰረት ያደረገ ዉሳኔ አንዲሰጥ ጉዳዩን በፍብሥሥሕግ ቁጥር መሰረት መልሰንለታል ግራ ቀኝ በዚህ ችሎት ያወጡትን ወጭ የየራሳቸዉን እንዲችሉ ተወስኗል ትእዛዝ የዉሳኔዉ ግልባጭ ለስር ፍርድ ቤት ይተላለፍ ግራ ቀኙ ሲጠይቁም ግልባጩ ይሰጣቸዉ መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ መሰረት በሥራቸው ላይ የማታለል ተግባር መፈፀማቸውን የሚያሳይ በመሆኑ ስንብቱ ሕጋዊ ነዉ በማለት የስር ፍርድ ቤትን ዉሳኔ በማሻሻል የ ቀናት የአመት እረፍት ብቻ ወደ ገንዘብ ተለዉጦ ሊከፈላቸዉ ይገባል ወስኗል አመልካች በቀን ዓም የተጻፈ የሰበር አቤቱታ ያቀረበዉ ከላይ በተመለከተዉ መሰረት በተሰጠ ዉሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል በሚል ሲሆን የአቤቱታቸዉ ይዘት በአጭሩ አመልካች የይርጋ ክርክር ቀድሜ በክስ አቤቱታዬ ላይ ለማንሳት አድል አልነበረኝም ነበርነገር ግን ተጠሪ መልስ ሲያቀርብ ስንብቱን የፈጸመዉ ከ ዓመት በላይ ባስቆጠረና የእኔ የሥራ ድርሻ ባልሆነ ድርጊት መሆኑን ምክንያት በማድረግ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ን ጠቅሼ ተከራክሬያለሁይግባኝ ሰሚዉ ፍርድ ቤት በዚህ መልኩ ክርክር አቅርቤ እያለሁ የስር ፍርድ ቤት ባልተነሳ ክርክር ላይ ተመስርቶ እንደወሰነ በመቁጠር የስር ፍርድ ቤት መዝገብ አስቀርቦ ሳይመለከት አና ሳይመዝን የሰጠዉ ዉሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ነዉእንዲሁም አመልካች በተጠሪ ድርጅት ዉስጥ በሚገኘዉ የቅጥርየምደባ አና የዝዉዉር ኮሚቴ ዉስጥ ዉሳኔ ለመስጠት የሚያስችል ድምጽ ሳይኖረኝ በጸፃፊነት የማገለግል ነኝይህንንም ለስር ፍርድ ቤት በማስረጃ አስረድቼ የስር ፍርድ ቤት ተጠሪ ተፈጠረ ባለዉ ችግር አመልካች አንድም አስተዋጽኦ እንደሌለኝ አስረድቼ የስር ፍርድ ቤት ስንብቱ ሕገወጥ ነዉ ሲል የሰጠዉ ዉሳኔ ተገቢ ሆኖ እያለ በይግባኝ ሰሚዉ ፍርድ ቤት መሻሩ ስህተት ስለሆነ ይታረምልኝ በማለት አቤቱታቸዉን አቅርበዋል የሰበር አጣሪ ችሎት አቤቱታውን መርምሮ የስር ፍርድ ቤት ተጠሪ አመልካችን በሕግ አግባብ አሰናብቷል ሲል የወሰነበትን አግባብ ከአዋጅ ቁጥር አንቀፅ አንጻር ተጠሪ ባለበት እንዲመረመር ትእዛዝ በመስጠቱ ተጠሪ በቀን ዓም የተዓዛፈ መልሱን በማቅረብአመልካች በስር ፍርድ ቤት ለስንብት ምክንያት የሆኑት ጥፋቶች በይርጋ ቀሪ መሆናቸውን ጠቅሰዉ በፅሁፍም ሆነ በቃል ያቀረቡት ክርክር የለም በፅሁፍ ያልተነሳ ክርክር በቃል ክርክር ወቅት ሊነሳ አይችልምተጠሪ ዉሉን ሊያቋርጥ የሚችል ምክንያት መከሰቱን ባወቀ በ ወር ጊዜ ዉስጥ በመሆኑ የአመልካች የሥራ ውል የተቋረጠው የይርጋ ጊዜው ከማለፉ በፊት ነው ስለሆነም የሥር ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የሰጠዉ ዉሳኔ በፍብሥሥሕግ ቁጥር ሐ እና ስር የተደነገገዉን መሰረት ያደረገ በመሆኑ የተፈጸመ ስህተት ስለሌለ የአመልካች አቤቱታ ዉድቅ ሊሆን ይገባል በማለት ተከራክሯል አመልካችም የመልስ መልስ አቤቱታቸውን አጠናክረው ተከራክረዋል ከዚህ በላይ አጠር ባለመልኩ የተገለጸዉ የግራ ቀኙን ክርክርና በስር ፍርድ ቤቶች የተሰጡ ዉሳኔዎችን ይዘት የሚመለከት ሲሆን እኛም የሰበር አጣሪ ችሎት የያዘዉን ጭብጥ መሰረት በማድረግ በስር ፍርድ ቤቶች በተሰጠ ዉሳኔ የተፈጸመ መሰረታዊ የሕግ ስህተት መኖር አለመኖሩን አግባብነት ካለዉ ሕግ ጋር በማገናዘብ እንደሚከተለዉ መርምረናል ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ ምትክ ሆኖ ክስ ለመመስረት የሚያስችል የበሰለ መብት አይኖረዉም በእንዲህ አይነት ጉዳይ በመድን ሰጪዉ ላይ ለክሱ ምክንያት የሆነ ጉዳት ደረሰበት ማለት የሚቻለዉ ሀ ዐርርበዩበር ዐከ ከ አና በመብቱ መሥራት የሚችለዉ ለደንበኛዉ የካሳ ክፍያ ከፈጸመበት ቀን ጀምሮ ነዉ ሲጠቃለል የአመልካች ደንበኛ ተሽከርካሪን በመግጨት ጉዳት እንዲደርስበት ያደረጉት አሽከርካሪ በወንጀል ሕግ አንቀጽ ስር በተደነገገዉ መሰረት ተከሰዉ የተቀጡ ስለሆነ በወንጀል ሕጉ አንቀጽ ስር የተደነገገዉ የ ዓመት የይርጋ ጊዜ በፍብሕግ ቁጥር ስር ከተደነገገዉ ከ ዓመት የይርጋ ጊዜ ያነሰ በመሆኑ ለተያዘዉ ጉዳይ ተፈጻሚነት ያለዉ የይርጋ ጊዜ በፍብሕግ ቁጥር ስር የተደነገገዉ የሁለት ዓመት የይርጋ ጊዜ ነዉ የይርጋ ጊዜዉም መቆጠር የሚጀምረዉ አመልካች ለደንበኛዉ ካሳ ወይም የተሽከርካሪ ማስጠገኛ ክፍያ ከፈጸመበት ቀን ቀጥሎ ካለዉ ቀን ጀምር እንጂ በአመልካች ደንበኛ ተሽከርካሪ ላይ አደጋዉ ከደረሰበት ቀን ጀምሮ ባለመሆኑ የስር ፍርድ ቤቶች ለይርጋ ጊዜ አቆጣጠር በተሽከርካሪዉ ላይ ጉዳት የደረሰበትን ቀን መነሻ በማድረግ መወሰናቸዉ ሊታረም የሚገባዉ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ነዉበመሆኑም አመልካች ለደንበኛዉ ካሳ ወይም የተሽከርካሪ ማስጠገኛ ክፍያ የፈጸመበት ቀን የግራ ቀኝ ክርክርና ማስረጃ ተሰምቶ በፍብስስሕግ ቁጥር መሰረት ተጣርቶ ሊወሰን ይገባል ስለሆነም ተከታዩ ተወስኗል ዉሳኔ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ላይ በቀን ዓም የሰጠዉ ብይን እና በቀን ዓም የሰጠዉ ዉሳኔየፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ላይ በቀን ዓም የሰጠዉ ዉሳኔ እና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁጥር ላይ በቀን ዓም የሰጠዉ ዉሳኔ በፍብስስሕግ ቁጥር መሰረት ተሽረዋል የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መዝገቡን አንቀሳቅሶ አመልካች ለደንበኛዉ ካሳ ወይም የተሽከርካሪ ማስጠገኛ ክፍያ የፈጸመበትን ቀን የግራ ቀኝ ክርክርና ማስረጃ ሰምቶና በፍብስስሕግ ቁጥር መሰረት አጣርቶ የይርጋ ጊዜ ለመቁጠር መነሻ የሚሆነዉን ቀን ለይቶ በተጠሪ በቀረበዉ የይርጋ መቃወሚያ ላይ ተገቢዉን ዉሳኔ እንዲሰጥ ጉዳዩን መልሰንለታል ግራ ቀኝ በዚህ ችሎት ያወጡትን ወጭ የየራሳቸዉን እንዲችሉ ተወስኗል ትእዛዝ የዉሳኔዉ ግልባጭ ለሥር ፍርድ ቤት ይተላለፍ ግራ ቀኙ ሲጠይቁም ግልባጩ ይሰጣቸዉ በመዝገቡ ላይ የተሰጠ እግድ ካለ ተነስቷልይጻፍ መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ አቤቱታ ውድቅ በማድረግ የሰጠው ትዕዛዝ መታየት ያለበት ትዕዛዝ ነው ከሚል መነሻ ብቻ ሳይሆን ከውጤቱም አኳያ ሊሆን ይገባል በመሆኑም የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በወመሥሃሥሕቁ መ መሠረት ማስረጃ መቀበል ወይም አለመቀበል ላይ በሚሰጥ ትዕዛዝ ላይ ይግባኝ የማይባልበት በመሆኑ እና ይግባኝ የተባለበት ጉዳይ የማስረጃ አሰማም ሂደት ላይ የተሰጠውን ብይን በመቃወም የቀረበ ቅሬታ በመሆኑ ይግባኝ የሚባልበት አይደለም በማለት የሰጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስሕተት የተፈጸመበት ሆኖ አግኝተነዋል በቪህም ምክንያት ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁ ታሕሳስ ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ ተሽራል አመልካች ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሉት ያቀረበው ጉዳይ በጊዜያዊ ትዕዛዝ ላይ የቀረበ ሳይሆን የመጨረሻ ውጤት ባለው ብይን ላይ የቀረበ በመሆነ ይግባኝ የሚባልበት ነው በማለት ወስነናል የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በውሳኔ የዘጋውን መዝገብ በማንቀሳቀስ አመልካች ያቀረበውን የይግባኝ ክርክር መርምሮ ተገቢውን እንዲወስን በማለት ጉዳዩ ተመልሶለታል በዚህ መዝገብ ጥር ቀን ዓም በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ ምስክር ለመስማት የተጀመረው ሄደት እንዳይቀጥል በማለት የተሰጠው የእግድ ትዕዛዝ ተነስቷል ይጻፍ መዝገቡ ውሳኔ ስላገኘ ተዘግቷል ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሰጥ ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ ውሳኔው የተሻረ መሆኑን የሚያሳይ አይደለም ስለሆነም አመልካች ይህንኑ መሠረት በማድረግ ያቀረቡት የክስ ወደ ሌላ ሥፍራ ይዛወርልኝ ጥያቄ ተቀባይነት ያለው አይደለም በሌላ በኩል ተጠሪ ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሰጠው መልስ ፍርድ ቤቱ ከአስራ ሁለት በላይ ዳኞች ያሉበት እና በአሁኑ ጊዜ ጉዳዩን እያዩ ያሉት ዳኞች ከተጠቀሱት ዳኞች ውጪ ናቸው በማለት ያቀረበው ክርክር በአመልካች በኩል ያልተካደ ከመሆኑ አኳያ አመልካች ጉዳዬ በገለልተኝት ሊታይ አይችልም በማለት ያቀረቡት ምክንያት ተቀባይነት አለው ቢባል እንኳን ጉዳዩን የሚያዩት ዳኞች ከችሎት እንዲነሱ በሚቀርብ አቤቱታ መነሻነት ክሱ በዚያው ፍርድ ቤት ውስጥ በሚገኝ ሌላ ችሎት ላይ በሚያስችሉ ዳኞች እንዲታይ ከሚደረግ በቀር በዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውስጥ ያሉት ዳኞች በሙሉ የአመልካችን ጉዳይ በገለልተኝነት እንደማያዩ ተቆጥሮ ክሱ ወደ ሌላ ሥፍራ አንዲዛወር ማድረግ ፍርድ ቤቶች በሕገ መንግስቱ የተጣለባቸውን ግዴታ አክብረው ነጻ እና ገለልተኛ ሆነው ጉዳዮችን ይዳኛሉ በሚል በሕዝብ ዘንድ ያላቸውን አመኔታ በእጅጉ የሚሸረሽር በመሆነ ተቀባይነት ሊኖረው አይገባም ሲጠቃለል አመልካች ክስ ወደ ሌላ ሥፍራ ይዛወርልኝ በማለት ላቀረቡት አቤቱታ የጠቀሷቸው ምክንያቶች ሕጋዊ መሠረት የሌላቸው እና በተጨባጭ ማስረጃ ያልተረጋገጡ በመሆኑ የስር ፍርድ ቤቶች ይህንኑ መሠረት በማድረግ የአመልካችን አቤቱታ ውድቅ በማድረግ የሰጡት ውሳኔ በአግባቡ ነው ከሚባል በቀር የተፈጸመ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስሕተት አላገኘንበትም በዚህም ምክንያት ተከታዩን ውሳኔ በአብላጫ ድምጽ ሰጥተናል ውሳኔ በደቡብ ብሔሮች ብሔረሠቦች እና ሕዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁ መስከረም ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ ይህንኑ ውሳኔ በማጽናት የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሉት በመቁ ታሕሳስ ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ጸንቷል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪ ግራ ቀኙ የየራሣቸውን ይቻሉ ጥር ቀን ዓም በመዝገቡ የተሰጠው የዕግድ ትዕዛዝ ተነስቷል ይጻፍ መዝገቡ ውሳኔ ስላገኘ ተዘግቷል ይመለስ ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ በማድረግ በቀረበው ግምት መሰረት ጉዳዩን ለማየት የስር ነገር ስልጣን የለኝም በሚል መዝገቡን የዘጋ መሆኑን ይኸው ጉዳይ እስከ ክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ድረስ ታይቶ ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ ስልጣን አለው ተብሎ አከራክሮ እንዲወስን የተመለሰለት መሆኑን በዚሁ አግባብ ፍርድ ቤቱ የግራ ቀኙን ክርክር እና ማስረጃን ከሰማ በኋላ ክስ የቀረበበት ንብረት ማዕድን ያለበት ቅርስ ሳይሆን እማሆይ አመተ ስላሴ የተባሉት በ ዓም ከመርካቶ በብር አንድ መቶ ሃምሳ ገዝተው ለቤተክርስቲያንዋ አገልግሎት እንዲውል በስጦታ ያበረከቱ መሆኑን ማሾው ጠፋ በተባለበት ጊዜም ብርጭቆ የሌለው መሆኑን እና ተጠሪ በወንጀል ጥፋተኛ ተብለው በብር ሶስት መቶ መቀጮ የተቀጡት የማሾውን ብርጭቆ ጠፍቷል በማሜል እንደሆነ በማስረጃ ማረጋጡን ጠቅሶ የአሁን ተጠሪ የንብረቱ ዋጋ የተባለውን ብር ሃምሳ ብር ለአመልካች እንዲከፍሉ ወስኖ ይኸው ውሳኔ እስከ ክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት መፅናቱን ከስር ፍርድ ቤት የመዝገብ ግልባጭ ይዘት ለመረዳት ተችሏሷል የአሁን የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንን ውሳኔ በመቃወም ነው የአመልካች ወኪል ጥቅምት ዓም በተጻፈ የሰበር አቤቱታ በስር ፍቤቶች ውሳኔ ላይ ተፈፅሟል ያሉትን መሰረታዊ የህግ ስሀተት ጠቅሰው በዚህ ችሎት እንዲታረምላቸው ጠይቀዋል የአመልካች የሰበር አቤቱታ ተመርምሮ ክርክሩ ከቤተክርስቲያን ጋር በመሆኑ እና ለክርክሩ ምክንያት የሆነው የንዘብ መጠን ሃያ ሚሊዮን ከመሆኑ አንጻር በክልሉ ከፍተኛ ፍቤት የስረ ነገር የዳኝነት ስልጣን ስር የሚወድቅ መሆን አለመሆኑ ከህገ መንግሰቱ አንቀጽ እንዲሁም ከፌዴራል ፍቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና ድንጋጌ አንጻር ለዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት ቀርቦ እንዲመረመር በመታዘዙ ግራ ቀኙ የዕሁፍ ክርክር እንዲለዋወጡ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ እና የክርክር ይዘት ጠቅለል ባለ መልኩ ከላይ የተመለከተውን ሲመስል ችሎቱም ጉዳዩ ለዚህ ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ነጥብ አኳያ የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው የስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ እና ለጉዳዩ አግባብነት ካለው ህግ ጋር በማገናዘብ መርምሯል እንግዲህ የማስቀረቢያ ነጥቡ ከዳኝነት የስር ነገር ሥልጣን ጋር የተያያዘ ነው መነሻውም አንዱ ተከራካሪ ወገን ቤተክርሲትያን በመሆንዋ እና ጉዳዩ የፌዴራል ጉዳይ በመሆኑ ከክርክሩም መጠን አኳያ በክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት እንዴት ሊታይ ቻለ የሚል ስለመሆኑ በማስቀረቢያ ነጥቡ ውስጥ ከተጠቀሱት ህግጋት አንፃር መረዳት ይቻላል የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የዳኝነት የስረ ነገር ስልጣን ምንጭ አንዱ በፌዴራል መንግስቱ በተመዘገቡ ህጋዊ ሰውነት በተሰጣቸው ድርጅቶች ላይ ስለመሆኑ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር አንቀፅ ይደነግጋል እናም የፌዴራል መንግስቱ ከቪቨፀሬ። በበፀሯፎሬህፀህልክበበዩኋነቨቨርፍ ላይ ስጋት በሚፈጥሩ ከባድ ወንጀሎች ላይ ነው ተጠሪዎችም ሆነ ደጋፊዎቻቸው በችሎት የሚያሳዩት ባሕርይ መልካም ነው የሚለው ምክንያት ነገሩን ለመወሰን እንደ በቂ መነሻ ሆኖ ሊወሰድ የሚችል አይደለም ዓቃቤ ሕግ ሁለት ምስክሮችን በተመለከተ ያቀረበውን ስጋት ለሁሉም ምስክሮች እንደቀረበ ተደርጎ ያልታወቁትን ምስክሮች እንደታወቁ አድርጎ የተሰጠው ውሳኔ ተገቢ አይደለም ስለሆነም በስር ፍርድ ቤቶች የተሰጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስሕተት የተፈጸመበት በመሆኑ ሊታረም ይገባል የሚል ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ ተመርምሮ የስር ፍርድ ቤት ምስክሮች በግልጽ ችሎት እንዲሰሙ ሲል የሰጠው ውሳኔ አግባብነት የወንጀል ምስክሮች አና ጠቋሚዎች ጥበቃ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ቀ አንዲሁም ከአዋጁ ዓላማ እና ፍርድ ቤቱ ካለው ሚና ጋር በማገናዘብ ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ በዚህ ችሎት እንዲታይ ተደርጓል ለተጠሪዎች ጥሪ ተደርጎም አመልካች እና ከኛ ኛ ያሉት ተጠሪዎች በጽሑፍ እንዲከራከሩ የተደረገ ሲሆን ኛ ተጠሪ መጥሪያ ደርሷቸው መልስ ስላላቀረቡ መብታቸው ታልፏል ከኛ እስከ ኛ ያሉት ተጠሪዎች የሰጡት መልስ ይዘት በአጭሩ በምስክሮች ላይ የተጋረጡ አደጋዎች አና ስጋቶች ካሉ በቂ ምክንያት እና ማስረጃ አቅርቦ መከራከር የፍሬ ነገር ክርክር በመሆነ በሰበር ሰሚ ችሎት የሚታይ አይደለም ዓቃቤ ሕግ የይግባኝ አቤቱታ ውድቅ ከተደረገበት በኋላ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ አስቀድሞም ቢሆን ጉዳዩን ለስር ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሊመልሰው አይገባም ነበር በማለት የሚያቀርበው ክርክር ስነ ስርዓታዊ አይደለም ለምስክሮች ጥበቃ ሊሰጥ የሚችለው የጥበቃ ተጠቃሚው ሊደርስበት ይችላል ተብሎ የሚገመተውን የአደጋ ሁኔታ ብቻ ከግንዛቤ በማስገባት ሊሆን እንደማይገባ በአዋጁ አንቀጽ ላይ ተደንግጎአል ዓቃቤ ሕግ የምስክሮች ጥበቃን በሚመለከት ፍርድ ቤቱ ስልጣን የለውም በማለት የሚያቀርበው ክርክር የፍርድ ቤቶችን ተፈጥሮአዊ የዳኝነት ስልጣን የሚጻረር ነው የስር ከፍተኛው ፍርድ ቤት ዓቃቤ ሕግ በምስክሮች ላይ የተጋረጠ አደጋ መኖሩን ማረጋገጥ ባለመቻሉ ምስክሮች በግልጽ ችሎት እንዲመሰክሩ ሲል የሰጠው ውሳኔ ተገቢ ስለሆነ ሊጸና ይገባል የሚል ነው አመልካችም የሰበር አቤቱታውን በማጠናከር የመልስ መልስ ሰጥቷል የጉዳዩ አመጣጥ ከላይ የተገለጸው ነው ይህ ችሎትም በሰበር አጣሪው ችሎት ያስቀርባል ተብሎ የተያዘውን ነጥብ ከግራ ቀኙ ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና ለጉዳዩ አግባብነት ካላቸው ሕጎች ጋር በማገናዘብ እንደሚከተለው መርምሮታል ከክርክሩ ሒደት መገንዘብ የቻልነው የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በሰጠው ትዕዛዝ መሠረት ዓቃቤ ሕግ በተጠሪዎች ላይ ያቀረበውን ክስ ለማስረዳት ከቀዋጠራቸው ምስክሮች ውስጥ አምስቱ ከመጋረጃ ጀርባ ሆነው አንዲመሰክሩ አሥራ ስድስቱ ደግሞ በዝግ ችሎት እንዲመሰክሩ እንዲፈቀድለት የጠየቀ መሆኑን ጉዳዩ የቀረበለት ፍርድ ቤትም ዓቃቤ ሕግ በአዋጁ አንቀጽ ስር ከቪቨፀሬ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Commentaires:


memezon

Options de téléchargement | Convertir en PDF | Livre du jour

© dirzon | Conditions d'utilisation | Intimité | Sur | Services | Contact