Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የሚለው ጥያቄ አመልካቹ በተገቢው ጊዜ ምላሽ የተሰጠበት ስለመሆኑም በፍሬ ነገር ደረጃም ግጭቱን አደረሰ በተባለት ጊዜ ደግሞ በሽያጭ ወደሌላ ሰው የተላለፈና ገዥው ሲጠቀሙበት በነበረበት ጊዜ በአመልካች መኪና ላይ ለደረሰው ጉዳት ኃላፊነቱ የማን ነው።አንድ ሰው ከአዋጅ ቁጥር እና ከደንብ ቁጥር አና ሌሎች አግባብነት ካላቸው ሕጎች አንፃር ሲታይ የመኪና ባለንብረት ነው የሚባለው መቼ ነው።
ቁ» የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሎት የክልል ጠቅላይ ፍቤቶች ሰበር ችሎት በክልል ጉዳዮች አቶ ዘውዱ ህዳር ላይ የሰጡትንና መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበትን ውሣኔ ለማረም ስልጣን ያለው ስለመሆኑ ግዛው » የሰበር ስርዓት በባህሪው ከይግባኝ ሥርዓት የተለየ ስለመሆኑና በሰበር ደረጃ ተጨማሪ እና ምስክሮችንና ማስረጃዎችን አስቀርቦ መስማትና የፍሬ ነገር ጉዳዮችን ተቀብሎ ማስተናገድ ወሮ አየለች አግባብነት የሌለውና ህገወጥ ስለመሆኑ ደስታ የኢፌዴሪ ህገመንግስት አንቀፅ ለ የፍብሥሥህቁ የክልል ጠቅላይ ፍቤት ባለው የውክልና ስልጣኑ በዞን ከፍተኛ ፍቤት የተሰጠን ውሣኔ የለወጠው አቶ ሀብቱ የካቲት ከሆነ ጉዳዩ ለፌዴራል ጠፍቤት ሰበር ችሎት ከመቅረቡ በፊት ለፌጠፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ሀጋዚ እና መቅረብ ያለበት ስለመሆኑ እነ የኮምቦልቻ የኢፌዲሪ ህገ መንግስት አንቀፅ ሀ ግብርና ሙያ አዋጅ ቁ ማሰልጠኛ አዋጅ ቁ አንቀፅ ኮሌጅ ሁለት ሰዎች የፌዴራል መንግስት ተቋማት በአጠቃላይና የከፍተኛ ትት ተቋማት በተለይ የራሳቸው የሆነ የዲላ ሰኔ የአድገት አሰጣጥ የቅሬታ አፈታትና አጠቃላይ አስተዳደራዊ ሥራዎች የሚከናወንበት አግባብ ያለ ዩንቨርስቲ እና በመሆኑ በቀጥታ ለመደበኛ ፍቤቶች ጉዳዩ ቀርቦ ውሣኔ የሚሰጥበት አግባብ የሌለ ስለመሆኑ እነ አቶ አዋጅ ቁ የትናየት ጣፋ ሶስት ሰዎች የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሎት በአንድ ወቅት የሰጠውን የህግ ትርጉም በሌላ ጊዜ እነ አቶ መጋቢት በተመሳሳይ ጭብጥ ላይ የተለየ የህግ ትርጉምና የተለየ አቋም መያዙ በቀደመው የህግ ትርጉም ጌታቸው ዳየስ መሠረት ዳኝነት የተሰጠበት ጉዳይን እንደገና እንደ አዲስ እንዲስተናገድ ለማድረግ የማያስችል ሁለት ሰዎች ስለመሆኑ እና ወሮ ሩስያ ከድር ኢ ፍተሐብሔር ሥነሥርዓተ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሓጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አመልካች አቶ ገእግዚአብሔር ከበደው ጠበቃ አንተነህ ተካልኝ ቀረቡ ተጠሪ ወት ሠላማዊት ወገብርኤል የቀረበ የለም መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍ ር ድ ጉዳዩ የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኗ ተጠሪ ባሁኑ አመልካች ላይ በመቀሌ ቀዳማዊ ወያኔ ወረዳ ፍርድ ቤት በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው የክሱ መሰረትም ሟች እናታቸው ወሮ ድንቅነሽ ድምጹ ከአመልካች ጋር በባልና ሚስትነት ሲኖሩ በጋራ ያፈሯቸው የማይንቀሳቀስና የሚንቀሳቀሱ ንብረቶች ጠቅላላ ድምሩ ብር አራት መቶ ፃያ ስድስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ብር ከሆነው የእናታቸውን ድርሻ ግማሽ ብር ሁለት መቶ አስራ ሶስት ሺህ አራት መቶ ፃዛምሳ ብር እንዲከፍሏቸው ይወሰን ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው አመልካችም ጉዳዩ በፍርድ ቀድሞ ማለቁንና በድጋሚ ዳኝነት የማይጠይቅበት መሆኑን በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ አንስተው ከመከራከራቸው በተጨማሪ የዋና ጉዳይ ክርክርም አቅርበዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው የወረዳው ፍርድ ቤትም አመልካችን ለክሱ ኃላፊ በማድረግ ተጠሪ በክሱ የጠየቁትን ግማሽ ገንዘብ ከአራት ወንድሞቻቸው ጋር እንዲወስዱ በማለት ወስኗል በዚህ ውሳኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለመቐሌ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን መርምሮ አመልካችን ለክሱ ኃላፊ ተብሉ የተሰጠውን የውሳኔ ክፍል በማጽናት የገንዘቡን መጠን ብቻ ወደ ብር አንድ መቶ ፃያ ሶስት ሺህ አራት መቶ ሃምሳ ብር ዝቅ አድርጎ ወስኗል አመልካች በዚህ ውሳኔ ባለመስማማት የሰበር አቤቱታቸውን ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ቢያቀርቡም በጉዳዩ ላይ ሁለቱ የበታች ፍርድ ቤቶች የተለያየ ውሳኔ የሠጡበት በመሆኑ በይግባኝ ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት መደበኛ ችሎት ከሚቀርብ በስተቀር ለሰበር ችሎቱ ሊቀርብ የሚችል አይደለም በሚል ምክንያት መዝገቡ ተዘግቶባቸዋል የአሁኑ የሠበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ጉዳዩ ለሰበር ብቁ አይደለም በማለት የሰጠውን ትዕዛዝ በመቃወም ለማስለወጥ ነው አቤቱታቸው ተመርምሮም የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት በጉዳዩ ላይ የመጨረሻ ውሳኔ የተሰጠበት አይደለም በማለት መዝገቡ የመዘጋቱን አግባብነት ለመመርመር ሲባል ለሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ይህ ችሎትም በዚህ ነጥብ ላይ ግራ ቀኙን በጽሑፍ እንዲከራከሩ አድርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታ መነሻ ከሆነው ትአዛዝ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን ለሰበር ችሎቱ ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው ክርክሩ የነበረው በሁለት በተመሳሳይ ክልል ኗሪ በሆኑ ግለሰቦች ሲሆን ክርክሩም የንብረት ግምት ክርክር መሆኑን ክርክሩ የተጀመረው በወረዳ ፍርድ ቤት ሁኖ ወረዳ ፍርድ ቤት አመልካችን ለክሱ ኃላፊ በማድረግ ተገቢ ነው ያለውን ግምት እንዲከፍሉ ወስኖ በዚህ ውሳኔ አመልካች ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው ጉዳዩን በይግባኝ የተመለከተው ይኸው ፍርድ ቤትም አመልካች ለክሱ ኃላፊ ተብሎ መወሰኑን እንዳለ በመቀበል የኃላፊነት መጠኑን ብቻ በማሻሻል መወሰኑን ነው እንግዲህ የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ጉዳዩ ሲቀርብለት የመጨረሻ ፍርድ አልተሰጠበትም በማለት መዝገቡን የዘጋው በሁለቱ የበታች ፍርድ ቤቶች የተሰጠው ውሳኔ የተለያየ ነው በማለት ነው እኛም የዚህኑ ትዕዛዝ ተገቢነት ተሻሽሎ ከወጣው የትግራይ ብሄፄራዊ ክልል ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር አንቀፅ ለ ድንጋጌ አኳያ ተመልክተነዋል በዚህ ድንጋጌ መሰረት የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ባለባቸው የክልል ጉዳዮች የሰበር ስልጣን የሚኖረው በወረዳ ፍርድ ቤት ተወስነው በይግባኝ በከፍተኛ ፍርድ ቤት ወይም በጠቅላይ ፍርድ ቤት ያለቁ ጉዳዮች መሆናቸው ሲረጋገጥ መሆኑን ተጠቃሹ ድንጋጌ ያሳያል የድንጋጌው ይዘትና መንፈስ ሁለት ፍርድ ቤቶች በጉዳዩ ላይ ተመሳሳይ ውሳኔ ከሰጡ ውሳኔው የመጨረሻ እንደሚሆንና በውሳኔው ላይ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት አለበት የሚል ወገን ደግሞ ለክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት አቤቱታውን በአዋጁ አንቀጽ መሰረት አዘጋጅቶ እንደሚያቀርብ ነው በመሆኑም በክልሉ የማህበራዊ ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር አንቀፅ ሀ ስር የተመለከተው እንደተጠበቀ ሁኖ የበታች ፍርድ ቤቶች ተመሳሳይ ውሳኔ የሠጡበት ጉዳይ በድጋሚ ይግባኝ የሌለውና ሊቀርብ የሚችለው ለክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ብቻ መሆኑን ነው በተያዘው ጉዳይ የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ጉዳዩ ለሰበር ለመቅረብ ብቁ አይደለም በማለት መዝገቡን የዘጋው የበታች ፍርድ ቤቶች የተለያየ ውሳኔ በጉዳዩ ላይ ሰጥተዋል በሚል ምክንያት ነው ይሁን አንጂ የአመልካችን ኃላፊነትን በተመለከተ ሁለቱም ፍርድ ቤቶች ተመሳሳይ በሆነ ሁኔታ የወሰኑ ከመሆናቸውም በላይ ይግባኝ አቅራቢም የአሁኑ አመልካች የነበሩ በመሆኑና የይግባኝ መብት የተፈቀደው ከአንድ ጊዜ በላይ ስለመሆኑ የሚያመላክት የክልሉ የሕግ ማዕቀፍ በሌለበት ሁኔታ ከይግባኝ አቀራረብ ሥርዓት አንፃር በጉዳዩ ላይ የተለያየ ውሳኔ ተሰጥቷል ለማለት የሚቻልበት አግባብ የለም በመሆኑም በጉዳዩ ላይ የመጨረሻ ፍርድ የተሰጠበትና ሊታይ የሚችለውም በክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ሁኖ እያለ መዝገቡ መዘጋቱ ከተሻሻለው የክልሉ ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ለ እና ድንጋጌዎች እና ከይግባኝ መብት አንፃር መሰረታዊ የሆነ የሥነ ሥርዓት ሕግ ግድፈት የተፈጸመበት ሁኖ አግኝተነዋል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ው ሳ ኔ በትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር ሐምሌ ቀን ዓም የተሰጠው ትዕዛዝ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሽራል በጉዳዩ ላይ ሁለት የበታች ፍርድ ቤቶች ተመሳሳይ ውሳኔ የሰጡበት በመሆኑና የመጨረሻ ውሳኔ ያረፈበት በመሆኑ አመልካች ጉዳዩን ለማቅረብ የሚችሉት ለክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ነው በማለት የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሉት በጉዳዩ ላይ በተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት መሆን ያለመሆኑን በመመርመር ተገቢውን ትእዛዝ እንዲሰጥበት ጉዳዩን በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት መልሰንለታል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፃዲ የሰመቁ ህዳር ቀን ዓም ዳኞች አብዱልቃድር መሐመድ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች ወሮ እመቤት መኩንን ጠበቃ ነቃጥበብ በየነ አልቀረበም ተጠሪ ወረዳ ዐ ቀ አጽቤት አልተጠራም ተቃዋሜ አቶ ዓይናዲስ ገዳሙ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ትዕዛዝ ተሰጥቷል ትዕዛዝ መዝገቡ በውሳኔ ከተዘጋ በኋላ እንደገና የተንቀሳቀሰው ተቃዋሚ ሁነው የቀረቡት አቶ ዓይናዲስ ገዳሙ በአመልካች እና በተጠሪ መካከል በተደገው ክርክር መሠረት የተሰጠው ውሳኔ የአኔን መብት የሚነካ በመሆኑ ሊለወጥ ይገባል በማለት በፍብሥሥሕቁ ስር የተመለከተውን ድንጋጌ መሠረት በማድረግ አቤቱታ በማቅረባቸው ነው በዚህ መሠረትም የሰበር አመልካች በቀረበው የመቃወሚያ አቤቱታ ላይ መልስ እንዲሰጡ ተደርጎ ግራ ቀኙ በጽሁፍ ተከራክረዋል ከመዝገቡ መገንዘብ እንደሚቻለው አመልካች እና ተጠሪ በመዛከላቸው የነበረው የሆቴል ንግድ ድርጅት ቤት የኪራይ ውል ሊቋረጥ ይገባል አይገባም ላይ ሲከራከሩ ቆይተዋል ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ሲሆን ከሳሽ የነበሩት የአሁኗ አመልችተከሳሽ ደግሞ ተጠሪ የሆነው የቀበሌ አስተዳደርየአሁኑ የፍርድ ተቃውሞ አቅራቢና አቶ አንተሁነኝ ገዳሙ ናቸው ጉዳዩን የተመለከተው የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ተጠሪና የአሁኑ ተቃውሞ አቅራቢ ለአመልካች የንግድ ድርጅቱን እንዲያስረክቡ የንግድ ድርጅቱን አከራይተው አመልካች ሊያገኙ ይችሉ የነበሩትን ገቢም እንዲከፍሉ በማለት ውሳኔ የሠጠ ሲሆን የቀበሌ አስተዳደሩ እና የአሁኑ የፍርድ ተቃውሞ አቅራቢ ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ ተጠሪ የሚያስተዳድረውን ቤቱን ከፈለገው ሰው ጋር የኪራይ ውል ሊያደርግ ይችላል እንጂ ከአመልካች ጋር ኪራዩን ሊቀጥል አይገባም ተብሎ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ተሽራል በዚህ ውሳኔ አመልካች ቅር በመሰኘት ለዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት የሰበር አቤቱታ አቅርበው አመልካችና ቀበሌ አስተዳደሩ ከተከራከሩ በኋላ የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ውሳኔ ተሽሮ የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ውሳኔ በመጽናቱ የአመልካች የድርጅት ቤት ተከራይነት መብት ከመረጋገጡም በተጨማሪ ድርጅቱን ቢያከራዩ ሊያገኙ ይችሉ የነበረው ገቢ ሁሉ ታስቦ እንዲከፈላቸው የገንዘቡ መጠን ተለይቶ ተወስኖላቸዋል አንግዲህ የአመልካች የድርጅት ተከራይነት መብት በዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት የመጨረሻ ውሳኔ አግኝቷል የአሁኑ ተቃዋሚ የእኔን መብት ይነካል የሚሉትም ይህንን ውሳኔ ነው የአሁኑ የፍርድ መቃወሚያ አቅራቢ አቤቱታውን ሊያቀርቡ የቻሉት ለአመልካች ይሰጥ የተባለው የንግድ ድርጅት ቤት በይግባኝ ሰሚው የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ለተቃዋሚ እንዲሆን ተወስኖላቸው አመልካች ተቃዋሚን በሚመለከት ከአሁኑ ተጠሪ ነጥለው ያቀረቡት የሰበር አቤቱታ ሶስቱ ዳኞች በሚሰየሙበት የሰበር ሰሚ ችሎት መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የለበትም ተብሎ የሰመቁጥር በሆነው ተዘግቷል በማለት ነው ከላይ አንደተገለጸው የተቃዋሚ አቤቱታ ወይም ክርክር በሰበር ሰሚ ችሎት ሶስት ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት እርሳቸውን የሚመለከት የአመልካች የሠበር አቤቱታ የመጨረሻ ውሳኔ አግኝቶ እያለ አምስቱ ዳኞች የተሰየሙበት የሠበር ችሎት ደግሞ ተቃዋሚ የክርክሩ ተካፋይ ሳይሆኑ መብታቸውን የሚነካ ውሳኔ ሰጥቷል በሚል ነው ይህም ተጣርቶ እንዲወሰንላቸው በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት አቤቱታቸውን አቅርበዋል ይሁን እንጂ የፍርድ ተቃውሞ የሚቀርበው በፍብሥሥሕቁጥር ስር በተመለከተው ሥርዓት ሲሆን አቤቱታው የቀረበለት ፍርድ ቤትም ጉዳዩን በማስረጃ አጣርቶ የሚወሰነው ይሆናል የሰበር ችሎቱ ፍሬ ነገሮችን በማስረጃ የማጣራትም ሆነ ማስረጃን የመመዘን ሥልጣን የለውም በአግርጥ በፍብሥሥሕግ ቁጥር መሠረት የሚቀርበው አቤቱታ የሚስተናገደው ለመቃወሚያው መነሻ የሆነውን ውሳኔ ለሰጠው ፍቤት ነው ይሁንና አቤቱታው የሚጣራው ወይም የሚስተናገደው ማንኛውም ክስ በሚስተናገድበት ሥርዓት በመሆኑ እአና ይህም ማስረጃ መስማትንና ማስረጃውን መዝኖ ውሳኔ መስጠትን የሚጠይቅ በመሆኑ በሕግ አተረጓጎም ረገድ የተፈጸመውን ስህተት የማረም ስልጣን በኢፌዲሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀጽ ሀ እና አዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት ለተሰጠው በዚህ የሰበር ችሎት የሚታይ አይሆንም ቀደም ሲል እንደተገለጸው ክርክሩ የተጀመረውና የሰበር ችሎቱም ያፀናው በፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት የተሰጠውን ውሳኔ በመሆኑ መቃወሚያው መቅረብ ያለበት ለዚሁ ፍቤት ነው ሊባል ይችላል ነገር ግን በዚህ ፍርድ ቤት የፍርድ ተቃውሞ አቅራቢ የክርክሩ ተካፋይ ሁነው ተረቺ የነበሩ ሲሆን በአገሪቱ የፍርድ ሰጪ አካላት የመጨረሻ አካል በሆነው ሰበር ሰሚ ችሎትም የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ ውጤቱ ከመጽናቱም በተጨማሪ አፈጻጸሙም እንዲቀጥል በሠበር መዝገብ ቁጥር የመጨረሻ ውሳኔ ተሰጥቶበታል በመሆኑም ምናልባት ተቃዋሚ አለኝ የሚሉትን መብት ለማስከበር ይችሉ ዘንድ መብቴን ተጋፍቶአል በሚሉት ሰው ላይ በስሙ ክስ መመስረት የሚችሉ ከሚሆን በስተቀር ቀድሞ በዚህ መዝገብ የተሰጠውን ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር ለማስተናገድ የሚቻልበትን ሥርዓት ስላላገኘን ተቃዋሚ ያቀረቡትን አቤቱታ በዚህ ሰበር ችሎት ደረጃ የሚስተናገድ አይደለም ብለናል ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ ይቻቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት እከ የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞች ሐጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች የሟች ወንድሙ ደምሴ ሚስትና ወራሾች ወሮ ዘውድነሽ እሸቱ አቶ ደረጀ ወንድሙ ጠበቃ መስፍን ጌታቸው ቀረቡ ወሮ ብርሃኔ ወንድሙ ተጠሪ አቶ በርሄ ንስራን ጠበቃ ከበደ ጊሹ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ በፍብሥሥሕ ቁጥር ድንጋጌ መሰረት ክርክሩ አንዲቀጥል አቤቱታው የሚቀርብበትን የጊዜ ገደብ የሚመለከት ነው ክርክሩ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ሲጀመር ከሳሽ የነበሩት የአሁኑ አመልካቾች አውራሽ አቶ ወንድሙ ደምሴ ሲሆኑ ተከሳሽ የአሁኑ ተጠሪ ናቸው የክሱ ይዘትም ነሀሴ ቀን ዓም የተጻፈና በአጭር ስርዓት እንዲታይ የቀረበ ሆኖ ዝርዝሩ ተጠሪ ለሟች አቶ ወንድሙ ደምሴ ብር አራት መቶ አርባ ሺህ ብር የያዘና በሚያዝያ ቀን ዓም የሚከፈል ቼክ ሰጥተዋቸው አቶ ወንድሙ በሕይወት እያሉ ግንቦት ቀን ዓም ቼኩን ለባንክ ሲያቀርቡ በተጠሪ ሂሳብ ቁጥር ውስጥ በቂ ስንቅ የለውም ተብሎ ቼኩ የተመለሰላቸው መሆኑን ገልፀው ተጠሪ የቼኩን ዋጋ ከሚያዝያ ቀን ዓም ጀምሮ ከሚታሰብ ወለድና ብር አንድ ሺህ አራት መቶ ሰማንያ ኮሚሽን ጋር እንዲከፍሉ ይወሰን ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው ክሱ ከተመሰረተ በላ መስከረም ቀን ዓም አቶ ወንድሙ ደምሴ ከዚህ አለም በሞት የተለዩ ሲሆን አመልካቾች መስከረም ቀን ዓም ፍርድ ቤት ቀርበው ሟች መሞታቸውን በመግለፃቸው ወራሽነታቸውን አረጋግጠው ወደ ክርክሩ ለመግባት አንዲችሉ ረዘም ያለ ቀጠሮ እንዲሰጣቸው በጠበቃቸው አማካኝነት ለፍርድ ቤቱ አመልክተው ፍርድ ቤቱ የከሳሽ ወራሾች የወራሽነት ማረጋገጫ ባገኙ ጊዜ መዝገቡን የሥነሥርዓት ሕጉን ተከትለው የማንቀሳቀስ መብታቸው ተጠብቆ ለጊዜው ተዘግቷል ከዚህም በኋላ አመልካቾች ሚያዝያ ቀን ዓም ክርክሩ እንዲቀጥል አቤቱታ ያቀረቡ ሲሆን ክስም በስማቸው አሻሽለው አቅርበዋል አሻሽለው ያቀረቡት ክስ ይዘቱ ከላይ የተመለከተውን የሚመስል ሲሆን ተጠሪ መከላከያ መልስ ካላቸው እንዲያቀርቡ ማስፈቀጃ እንዲያቀርቡ ተደረጎ ተጠሪ ቀርበው የመከላከያ ማስፈቀጃ አቅርበዋል በዚህም ዋናው የቼኩ ተቀባይ ከነበሩት ከሳሾች አውራሽ ጋር የነበራቸውን የግል ግንኙነት መሰረት በማድረግ ገንዘቡ በጊዜው የተከፈለ መሆኑን ለማስረዳት እና በቼኩ ላይ የይርጋ ክርክር ለማቅረብ ክሱን ልከላከል ብለዋል ፍርድ ቤቱም ተጠሪ መከላከያ እንዲያቀርቡ የፈቀደላቸው ሲሆን ተጠሪ ክሱ በይርጋ እንደሚታገድና ገንዘቡም ስለመከፈሉ በመግለፅ ተከራክረዋል እንዲሁም መዝገቡ በወራሾች የተከፈተው በሥነሥርዓት ሕጉ የተመለከተውን ጊዜ ባለመጠበቅ ነው በማለት ተከራክረዋል የስር ፍርድ ቤትም በንህቁጥር መሰረት የተነሳውን ይርጋ በተመለከተ ክሱ በአመልካቾች ወራሾች መቅረቡን በአመልካቾች ክሱ የተሸሻለውም ወራሽነታቸውን አረጋግጠው ስለቀረቡ የአውራሻቸውን ስም በራሳቸው እንዲተኩ እንጂ አዲስ ክስ በማቅረብ ያለመሆኑን ገልጾ የይርጋ ተቃውሞውን ሳይቀበለው የቀረ ሲሆን የሥነሥርዓት ሕጉን መሰረት በማድረግ የቀረበውን ተቃውሞም ከሳሾች የአሁኑ አመልካቾች ቀደም ብሎ አውራሻቸው የነበሩት አቶ ወንድሙ ደምሴ ክስ በተጠሪ ላይ ከአቀረቡ በላ መሞታቸውን እና መዝገቡም የእነርሱን ወራሽነት እስከሚረጋገጥ ድረስ ተዘግቶ ቆይቶ ከሳሾች ወራሽነታቸውን እንዳረጋገጡ መዝገቡን ማንቀሳቀሳቸውን ገልጸው ክሱን መቀጠላቸውንና ይህም በፍርድ ቤቱ ፈቃድ የተከናወነ መሆኑን ገልጾና የፍብሥሥሕቁጥር እና ድንጋጌዎችን በዋቢነት በመጥቀስ ተቃውሞውን ውድቅ አድርጎታል ከዚህም በኋላ ተጠሪ አለኝ ያሉትን መከላከያ ማስረጃ እንዲያሰሙ ቀጠሮ ተይዞላቸው የሚያሰሙት ምስክር የሌላቸውና ይህንኑ መብታቸውን የተው መሆኑን ለፍርድ ቤቱ በማረጋገጣቸው ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን መርምሮ ተጠሪን ለክሱ ኃላፊ በማድረግ ብር አራት መቶ አርባ ሺህ ብር ቼኩ ለባንክ ቀርቦ ከተመለሰበት ከግንቦት ቀን ዓም ጀምሮ ተከፍሎ እስካለቀ ድረስ ከሚታሰብ ከ ዘጠኝ በመቶ ወለድና ብር አንድ ሺህ አራት መቶ ስድሳ ስድስት ብር ኮሚሽን በመጨመር ለአመልካቾች እንዲከፍሉ የክሱን ወጪ ዝርዝር የማቅረብ መብታቸውን በመጠበቅ ወስኗል በዚህ ውሳኔ አመልካች ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ ፍርድ ቤቱ አመልካቾች በወራሽነታቸው ክሱን የቀጠሉት በፍብሥሥሕቁጥር እና ድንጋጌዎች ስር በተመለከተው የጊዜ ገደብ ውስጥ ነው ተብሎ ብይን የመስጠቱን አግባብነት በጭብትነት በመያዝ ጉዳዩን መርምሮ በወራሽነት ክርክር ለመቀጠል ጥያቄው በማናቸውም ምክንያት ቢሆን ከአንድ አመት ከስድስት ወር የማይበልጥ ስለመሆኑ የፍብሥሥሕቁጥር እና ድንጋጌዎች ጥምር ንባብ እንደሚያስረዳ በመዘርዘር ይኸው የጊዜ ገደብ ከአለፈ በኋላ አመልካቾች ክሱን ማቅረባቸውን ማረጋገጡን ጠቅሶ የስር ፍርድ ቤትን ውሳኔ ሽሮታል በዚህ ውሳኔ አመልካቾች ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ ጸንቷል የአሁን የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካቾች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም አመልካቾች በአውራሻቸው የቀረበውን ክስ ፍርድ ቤቱ በሰጣቸው ፈቃድ መሰረት ለጊዜው አዘግተው ወራሽነታቸውን በማረጋገጥ ክሱን የቀጠሉና የወራሽነት ማስረጃ በሕጉ አግባብ የተሰጠው ግንቦት ቀን ዓም ቢሆንም መብት አለኝ በሚል ወገን ተቃውሞ በመቅረቡ ምክንያት በፍርድ ቤት ታግዶ ቆይቶ የተቃውሞ ክርክር ውድቅ ከሆነ በኋላ መጋቢት ዐ ቀን ዓም የወራሽነት ማስረጃው ለአመልካቾች ሲሰጥ መዝገቡን ሚያዝያ ቀን ዓም ማንቀሳቀሳቸው ተረጋግጦ እያለ ቀድሞ ባለቀ ጉዳይ ላይ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተመስርቶ ጉዳዩ በፍብሥሥሕቁጥር እና ድንጋጌዎች መሰረት በአንድ አመት ከስድስት ወር ይርጋ የታገደ ነው በማለት መወሰኑ ያለአግባብ ነው የሚል ነው አቤቱታው ተመርምሮ አመልካቾች የወራሽነት ማስረጃ ባገኙ ጊዜ መዝገቡን እንዲያንቀሳቅሱ በፍርድ ቤት ፈቃድ መዝገቡ ተዘግቶ ከቆየ በላ የወራሽነት ማስረጃው በተገኘ ጊዜ ተሻሽሎ ለቀረበው ክስ ሟች የሞቱበት ጊዜ መሰረት ተደርጎ ጉዳዩ በፍብሥሥሕቁጥር እና መሰረት በይርጋ የታገደ ነው ተብሎ የመወሰኑን አግባብነት ለመመርመር ሲባል ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው ግራ ቀኙ በጽሁፍ ተከራክረዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል በመሰረቱ በፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ መሰረት ክሱን ለመቀጠል መብት አለኝ የሚሉ ወገኖች ዋናው ከሳሽ ወይንም ከሳሾች በሞቱ በአንድ አመት ውስጥ ክሱን ለመቀጠል እንዲፈቀድላቸው ሳያመለክቱ የቀሩ እንደሆነ የተጀመረው ክርክር ውድቅ እንደሚሆን የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ በግልፅ ያሳያል ይህ ድንጋጌ ክሱን ለመቀጠል መብት አለኝ የሚል ወገን ክሱን ለመቀጠል አንዲፈቀድለት ማመልከቻውን የሚያቀርብበትን የጊዜ ገደብ የሚመለከት ሲሆን ከሳሽ ወይም ከሳሾች በሞቱ በአንድ አመት ውስጥ ክሱን ለመቀጠል ሳያመለክቱ መቅረታቸው ከተረጋገጠ የተጀመረው ክርክር ቀሪ የሚሆንበትን አግባብ የሚደነገግ ሲሆን ከዚህ ጊዜ በኋላም ጥያቄው ሲቀርብ ተቀባይነት የሚገኝበት አግባብ መኖሩን የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ ያሳያል በዚህም መሰረት ከሳሹ ራሱ ወይም ከሳሽ የነበረው የሟቹ ንብረት አስተዳዳሪ ነኝ የሚል ባለአደራ ወይም የከሰረው ከሳሽ ንብረት አስተዳዳሪ የሆነ ሰው ወይም የዋናው ከሳሽ መብት ተላልፎልኛል የሚል ሰው ክሱ ቀሪ በሆነ ወይም በተሰረዘ በስድስት ወር ውስጥ የቀረበው ክስ አንዲቀጥል ወይም መሰረዙን እንዲነሳለት ለማመልከት የሚችል ስለመሆኑ የተደነገገ ሲሆን ፍርድ ቤቱ ክሱ ቀሪ የሆነው ወይም የተሰረዘው በከሳሹ ጉድለት ያለመሆኑን የተረዳው እንደሆነ ይህ ምክንያት ስላደረሰው ኪሳራ ተገቢ መስሎ የታየውን ወስኖ የቀረው ወይም የተሰረዘው ክስ አንዲቀጥል ለማዘዝ የሚችል ስለመሆኑ የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ በግልጽ አስቀምጦታል ይህ ድንጋጌ አቤቱታው ክሱ ቀሪ በሆነ ጊዜ ውስጥ በሚቆጠር ስድስት ወራት ውስጥ መቅረብ እንዳለበትና በበቂ ምክንያት መደገፍ እንዳለበት የሚደነግግ ሲሆን በቂ ምክንያት የሚለውን ሐረግ ግን መመዘኛው ምን እንደሆነ በግልጽ ያስቀመጠው ነገር የለም ይሁን እንጂ በቂ ምክንያት አለ ወይስ የለም። ወይስ የለውም የሚለውን መመልከት ተገቢ ሆኖ ተገኝቷል የሸሪዓ ፍቤቶች በኢፌዲሪ ህገ መንግስት አንቀጽ እና መሰረት በማድረግ የተቋቋሙና እውቅና የተሰጣቸው መሆኑን ስለሚያመለክትበዚሁ ህገመንግስት አንቀጽ መሰረት በተከራካሪዎች ፍቃድ መሰረት የግል ወይም የቤተሰብ ሕግን በተመለከተ በሃይማኖት ህጎች የመዳኘት መብት የተጠበቀ በመሆኑና በዚሁ ሂደትም የተሰጡት ፍርዶች ተቀባይነት ያላቸው ስለመሆኑ ከነዚህ የኢፌዲሪ ህገመንግስት ድንጋጌዎች ይዘትዓላማና መንፈስ መገንዘብ ይቻላል በዚሁ መሰረት በህግ ስልጣን በተሰጠው የሸሪዓ ፍቤት ግራ ቀኙ ተከራክረውበት በፍርድ ያለቀን ጉዳይ ተጠሪ በውሣኔው ቅሬታ እንኳ ቢኖረው በዚያው በሸሪዓ ፍቤት መዋቅር መሰረት ቅሬታውን ለሚመለከተው የይግባኝ ወይም የቅሬታ ሰሚ ክፍል ማቅረብ ሲገባው እንደ አዲስ ጉዳይ በመደበኛ ፍርድ ቤት ክስ ማቅረብ በፍብሥሥሕግ ቁ መሰረት ተቀባይነት ያለው አይደለም የበታች ፍርድ ቤቶችም የአሁን ተጠሪ ያቀረበው ክስ በሌለበት የተሰማ ቢሆንም በሂደት ግን ጉዳዩ ቀድሞ በውሣኔ ያለቀ መሆኑን እንደተረዱ የቀረበውን ክስ ወድቅ ማድረግ ሲገባቸው በቀረበው ክስ መሰረት ውሣኔ መስጠታቸው አግባብነት የሌውና መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ነው ብለናል በመሆኑም ቀጥሎ የተመለከተውን ውሣኔ ሰጥተናል ውሣኔ የፌከፍተኛ ፍቤት በመዝቁ ግንቦት ቀን ዐዐ ዓም በዋለው ችሎት እና የፌየመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመዝቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጡት ውሣኔ በፍብሥሥሕግ ቁ መሰረት ተሽራል ቀድሞ ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት በፍርድ የተቋጨን ጉዳይ ሁለተኛ ክስ ወይም ማንኛውም ዓይነት ሌላ ክርክር ለማቅረብ አይቻልም ብለናል በዚህ ችሎት በግራ ቀኙ ለደረሰው ወጪና ኪሣራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቶአል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ማጥ የሰመቁ ሚያዝያ ዐ ቀን ዓም ዳኞችፁ ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካችፁ ወሪት ፃና አበባው ቀረቡ ተጠሪ አቶ አብዱ ይመር በሌለበት የሚታይ ነው መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍ ር ድ ጉዳዩ ለብድር የተሰጠው ገንዘብ ከብር አምስት መቶ በላይ ሲሆን ለማስረዳት የሚያቀርበውን የማስረጃ አይነት የሚመለከት ነው ክርክሩ የተደመረው የአሁኑ ተጠሪ ባሁኑ አመልካች ላይ በደሴ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው የተጠሪ ክስ ይዘትም ለአመልካች ብር ዐዐዐዐዐዐአስር ሺህ ብር አበድረው አመልካች በብድር ውሉ በተገለጸው የጊዜ ገደብ ገንዘቡን ያልመለሱላቸው መሆኑን ገልፀው የብድር ገንዘቡን ሊመለስ ይገባ ከነበረበት ጊዜ ጀምሮ ከሚታሰብ ዘጠኝ ከመቶ ወለድ ጋር እንዲከፍሉ ይወሰንላቸው ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው ለማስረጃነትም የብድር ውሉ በወቅቱ የጠፋ በመሆኑ ለፖሊስ ያመለከቱ መሆኑን የሚያሳይ የሰነድ ማስረጃና የሰው ምስክሮችን ዘርዝረው አቅርበዋል አመልካች ለክሱ በሰጡት መልስም ከተጠሪ የወሰዱት የብድር ገንዘብ የሌለ መሆኑን ከብር ዐዐዐዐ በላይ ለሆነ የብድር ስምምነት ማስረጃነትም የሰው ምስክር ሊቀርብ የማይችል መሆኑን ገልፀው ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲል ተከራክረዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው የወረዳው ፍርድ ቤትም ተጠሪ የብድር ሰነዱ የጠፋባቸው ስለመሆኑ በሰው ማስረጃ ማረጋገጥ አንደሚችሉ ገልፆ ተጠሪ ምስክሮችን አቅርበው ምስክሮቹ በአመልካችና በተጠሪ መካከል የካቲት ዐ ቀን ዐዐ ዓም የብድር ውል ስምምነት መኖሩን ሰነዱ የጠፋበት መሆኑን እንደሚያውቁ ያረጋገጡላቸው መሆኑን አንዲሁም በአመልካች በኩል የተሰሙት ምስክሮች ግን የብድር ውሉ ስለመኖሩ አናውቅም ከማለት ውጪ የተጠሪን ማስረጃ ለማስተባብል የሚችል የምስክርነት ቃል ያልሰጡ መሆኑን ገልፆ በአመልካችና በተጠሪ መካከል የብድር ውል ስምምነት መኖሩ ተረጋግጧል ወደሚለው ድምዳሜ ደርሶ አመልካች ለተጠሪ ብር ዐዐዐዐዐዐ ከእነ ሕጋዊ ወለዱ ሊከፍሉ ይገባል ሲል ወስኗል በዚህ ውሣኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለደቡብ ወሎ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቢያቀርቡም ይግባኛቸው በፍብሥሥሕቀጥር መሠረት ተሰርዞባቸዋል ከዚህም በኋላ አመልካች የሰበር አቤቱታቸውን ለክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት አቅርበው የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ጉዳዩን መርምሮ ተጠሪ ባሉበት የሚጣራ የሕግ ነጥብ አለ በማለት ነጥቡን ለይቶ ለተጠሪ ጥሪ አድርጎላቸው የግራ ቀኙን ክርክር ለመስማት ለመስከረም ቀን ዐዐ ዓም ቀነ ቀጠሮ ይዞ ተጠሪ ሲቀርቡ አመልካች አልቀረቡም የቀረቡት ተጠሪም የአመልካችን የሰበር አቤቱታ ክደው ተከራክረዋል በማለት የጉዳዩ ክርክር ሊሰማ በተያዘው ቀነ ቀጠሮ አመልካች ስላልቀረቡና ተጠሪም ክደው ስለተከራከሩ መዝገቡ ሊዘጋ የሚገባው ነው በማለትና በዋቢነትም የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌን በመስማት መዝገቡን ዘግቶታል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ትዕዛዝ በመቃወም ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሉት የሰበር አቤቱታ የቀረበበትን መዝገብ የዘጋው አመልካች ቀርበው እያለና ለጉዳዩ አግባብነት የሌለውን ድንጋጌ መሠረት በማድረግ መሆኑን በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ውሣኔም ስለብድር ማስረጃ በፍብሕቁጥር ስር የተደነገገውን ደንጋጌ ይዘት ያላገናዘበና የፍብሕቁጥር ድንጋጌን ያለቦታው በመጠቀም የተሰጠ መሆኑን ገልፀው ውሣኔው ሊታረም የሚገባው ነው በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም በሰበር ችሎት ሊታይ የሚገባው ነጥብ በመኖር ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪም ጥሪ ተደርጎላቸው በስርዓቱ መሠረት ጥሪ ተደረጎላቸው ባለመቅረባቸው ጉዳዩ በሌሉበት እንዲታይ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም የአመልካችን የሠበር አቤቱታ ለዚህ ሰበር አቤቱታ መነሻ ከሆነው ትዕዛዝና አግባብነት ከአላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመረውም የዚህን ችሎት ምላሽ የሚያስፈልገው አቢይ ነጥብ ሁኖ የተገኘው የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ጉዳዩ የቀረበበትን መዝገብ የዘጋበት ሥነሥርዓት ሕጉን የተከተለ መሆን ያለመሆኑን ነው አመልካች ለክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ያቀረቡት የሰበር አቤቱታ ተመርምሮ በሰበር ችሎት ሊታይ የሚገባው የሕግ ነጥብ መኖሩ ታምኖበት የአሁኑ ተጠሪ በተጠሪነት የተመዘገቡበት በመሆኑ ክርክሩን ተጠሪ ባሉበት ለመስማት ተብሎ ቀነ ቀጠሮ ተይዞ መስከረም ቀን ዐዐ ዓም በተያዘው ቀነ ቀጠሮ ተጠሪ ሲቀርቡ አመልካች ያለመቅረባቸው ስለመረጋገጡና ተጠሪም ክደው መከራከራቸውን የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት መስከረም ቀን ዐዐ ዓም በዋለው ችሎት ከመዝገቡ ከአሰፈረው መረዳት የሚቻል ሲሆን ይህንነ ምክንያት በማድረግም የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ጉዳዩ ሊሰማ በተቀጠረበት ቀነ ቀጠሮ አመልካች ስላልቀረቡና ተጠሪም ጉዳዩን ክደው ስለተከራከሩ መዝገቡን የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌን በመጥቀስ ሶስት ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት ዘግቶታል ከዚህ በቀላሉ መረዳት የሚቻለው የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ጉዳዩን ለመስማት በያዘው ቀነ ቀጠሮ ተጠሪ ቀርበው አመልካች ያለመቅረባቸውን ችሎቱ ላይ የተሰየሙት ዳኞች ቁጥር ሶስት ከመሆናቸውም በተጨማሪ መዘገቡን ሲዘጋውም በሶስት ዳኞች ብቻ መሆኑና መዝገቡ ሲዘጋ የተጠቀሰው የሥነ ሥርዓት ድንጋጌም መልስ ሰጪን ሳይጠራ ይግባኙን ለመሰረዝ ስለሚቻልበት ሁኔታ የሚደነግገው ቁጥር መሆኑን ነው በመሰረቱ ማንኛውም የፍርድ ቤት ክርክር በሕጉ አግባብ በተደነገገው የሥነ ሥርአት ሕግ መሠረት መመራት አለበት በየትኛውም እርከን የሚገኝ ችሎትም በሕጉ ተለይቶ የተቀመጠለት ሥርዓት እስከሌለ ድረስ ተፈፃሚነት ባለው የስነ ስርዓት ሕግ መሠረት ከተዘረጋው ሥርዓት አንፃር ጉዳዮችን መምራት አለበት ጉዳዮች በሥነ ሥርዓት ሕጉ መሠረት የሚመሩትም አይነተኛ አላማም ክርክሮችን ፍትዛዊ በሆነ እና ሥርዓት ባለው መንገድ በመምራት በአጭር ጊዜ እና በአነስተኛ ወጭ እንዲቋጩ ማድረግ ስለመሆኑም ይታመናል ይህንኑ የሥነ ሥርዓት ሕጉን አላማ ለማሳካት ደግሞ በሕጉ የተመለከቱትን የስነ ሥርዓት ድንጋጌዎችን እንደየአግባብነታቸው መከተልን የግድ ይላል በስነ ሥርዓት ሕጉ የተመለከቱት ድንጋጌዎችን እንደየአግባብነታቸው ያለመከተል በተከራካሪ ወገኖች መሰረታዊ መብት ላይ አሉታዊ ውጤት ማስከተሉ አይቀሬ ነው ስለሆነም በስነ ስርዓት ሕጉ የተመለከቱት ድንጋጌዎች ተፈፃሚነት ሊኖራቸው የሚገባው ለጉዳዩ አግባብነት ሲኖራቸው እንጂ በዘፈቀደ ሊሆን አይገባም ድንጋጌዎቹ አግባብነት ያላቸው ስለመሆኑ ከመለየቱ በተጨማሪ በጉዳዩ ላይ ተገቢነት አለው የሚለውን ትዕዛዝ ወይም ውሣኔፄ የሚሰጠው ችሎትም በሕጉ አግባብ የተመለከተው የዳኞች ቁጥር የተሟላ ሊሆን ይገባል በሕጉ አግባብ ሊሟላ የሚገባው የዳኞች ቁጥር ሳይሟላ የሚሰጠው ትአዛዝ ወይም ውሣኔ ደግሞ እንደተሰጠ የማይቆጠርና ሕጋዊ ውጤት ሊኖረው የሚገባ አይደለም ወደተያዘው ጉዳዩ ስንመለስ በክልሉ የሰበር ችሎት በክልሉ አዋጅ ቁጥር እና ይህንኑ አዋጅ በአሻሻለው አዋጅ ቁጥር ተደራጅቷል በአነዚህ አዋጆች መሠረት የአመልካች የሰበር አቤቱታ ለክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ቀደም ብለው ሶስት ዳኞች ተሰይመውበት አምስት ዳኞች በሚሰየሙበት ችሎት ሊታይ ይገባል ተብሎ ትአዛዝ ተሰጥቶበት አመልካችንና ተጠሪን ለመስማት ቀነ ቀጠሮ መያዙ ተረጋግጦ እያለ ጉዳዩ አምስት ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት አይደለም ጉዳዩ አምስት ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት እንዲቀርብ ከተደረገ በሁዋላ የቃል ክርክርን ለመስማት ሶስቱ ዳኞች በእለቱ ተሰይመው ሊሆን አንደሚችል የሚገመት ቢሆንም መዘገቡን ለመዝጋት ግን በዚህ የዳኞች ቁጥር የሚቻል ስለመሆኑ የክልሉን ሰበር ሰሚ ችሎት ያደራጀው የክልሉ ሕግም ሆነ ሌሎች አግባብነት ያላቸው የሥነ ሥርዓት ሕጎች አያሳዩም ስለሆነም የአመልካች የሰበር አቤቱታ የተዘጋው በሕጉ አግባብ የተመለከተውን የዳኞችን ቁጥር ባሟላ ችሎት በአለመሆኑ ትፅዛዙ አንደተሰጠ የማይቆጠርና ሕጋዊ ውጤት ሊኖረው የሚገባው አይደለም ሌላው የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ጉዳዩን ሲዘጋ መሠረት ያደረገው የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌን ነው እኛም ጉዳዩን እንደተመለከትነው የሥር ሰበር ሰሚ ችሎት የሰበር አቤቱታ አቅራቢን ክርክር ለመስማት ቀጠሮ ይዞ አንደነበርና የመስማቱ ዓላማም የህግ ስህተት ተፈፅሞበታል አልተፈፀመበትም የሚለውን ለይቶ በተሟላ ችሎት የሚታይ መሆኑንና አለመሆን ለማዘዝ ስለመሆኑን ከመዝገቡ ግልባጭ ተረድተናል የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሉት የቀረበለትን ጉዳይ አይቶ ለመወሰን ክርክሩን የሚመራበት የእራሱ የሆነ የጉዳይ አካፄድ ሥርዓት የለውም የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት የሚመራው መደበኛ ችሎቶች በሚመሩበት በ ዓም በወጣው የፍብሥሥሕግ መሠረት ነው ይህንን መነሻ አድርገን ጉዳዩን ስናየው መሠረታዊ የህግ ስህተት ተፈፅሞበታል የሚለውን የፅሑፍ ቅሬታ በማብራራት ረገድ የሰበር አመልካች ያቀረበውን የሰበር አቤቱታ እንዲያሰማ ችሎቱ ቀጠሮ ከያዘ ይህን ሥርዓት ለመፈፀም የሚያዘው ቀጠሮ በፍብሥሥሕቁጥር ስር የተመለከተውን ድንጋጌ ለመፈፀም የሰበር አቤቱታ አቅራቢ የግድ እንዲቀርብ የሚጠበቅበት አይደለም አመልካቹ ጉዳዩን የበለጠ ለማብራት የሚጠቀምበት መብት ቀሪ ከሚሆንበት በስተቀር ችሎቱ የቀረበለትን አቤቱታ መርምሮ ተጠሪን ያስቀርባል ወይም አያስቀርም የሚል ትዕዛዝ ከመስጠት የማያግደው ሲሆን የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌም ተፈፃሚነት ሊኖረው የሚችለው የክርክር ደረጃ አይሆንም ጉዳዩ የሕግ ስህተት አለበት ተብሎ ወደ አምስቱ የሰበር ችሎት ከቀረበ እና ክርክሩን ለመስማት ቀነ ቀጠሮ ከተያዘ ደግሞ የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ ተፈፃሚነት የሚኖርበት ሥርዓት የለም በመሆኑም የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት አመልካች ያቀረቡትን የሰበር አቤቱታ እንዲያሰሙ በችሎቱ ቀጠሮ ከተያዘ በላ ለጉዳዩ አግባብነት የሌለውን የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌን በመጥቀስ መዝገቡን መዝጋቱም ሕጋዊ አካፄዱን የተከተለ አይደለም በአጠቃላይ አመልካች ያቀረቡትን የሰበር አቤቱታ እንዲያሰሙ ችሎቱ ቀጠሮ ከያዘ ይህን ሥርዓት ለመፈፀም የሚያዘው ቀጠሮ ሊሟላ የሚገባው የዳኞች ቁጥር አምስት ሁኖ እያለ መዝገቡን በሶስት ዳኞች መዝጋቱና መዝገቡን ለመዝጋት የተጠቀሰው የስነ ስርአት ሕጉ ድንጋጌም አምስት ዳኞች በተሰየሙት ችሎት ባለው የክርክር ደረጃ ተፈፃሚነት የሌለው በመሆኑ የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት በጉዳዩ ላይ የሰጠው ትዕዛዝ መሠረታዊ የሆነ የሥነ ሥርዓት ሕግ ድንጋጌ ስህተት ያለበት ሁኖ አግኝተናል በዚህም መሠረት ተከታዩን ወስነናል ው ሣ ኔ የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር መስከረም ቀን ዐዐ ዓም በመዝገብ መዝጋት ረገድ የሰጠው ትእዛዝ ተሽሯል አመልካች ያቀረቡት የሰበር አቤቱታ ቀድሞ ያስቀርባል በተባለው መሠረት ተጠሪ ባሉበት ግራ ቀኙ በተሟላ ችሎት እንዲሰሙ እንዲደረግና ተገቢ ስርዓት መሠረት ተደርጎም ክርክሩ ተካሂዶ ተገቢው ዳኝነት እንዲሰጥበት ጉዳዩን በፍብሥሥሕቁ መሠረት ለክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት አምስቱ ዳኞች ወደሚሰየሙበት ችሎት መልሰናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፃዲ አሠሪና ሠራተኛ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሐጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሣ አመልካችፁ የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒሽን ኮን ተጠሪዎች በረከት በለጠ ታሪኩ ተሰማ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ለሰበር አቤቱታው መነሻ የሆነው ጉዳይ በአሰሪና ሠራተኞች መካከል የተነሣውን የሥራ ክርክር የሚመለከት ነው ክርክሩ በአዋሣ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት መደበኛ ችሎት ሲጀመር ከሣሾች የነበሩት ተጠሪዎች ናቸው በአመልካች ላይ ክስ የመሠረቱት የሥራ ውላችንን ከሕግ ውጪ አቋርጦብናል በማለት ነው በዚህ መሠረትም ወደ ሥራቸው እአንዲመልሳቸው ይህ ካልተቻለ ደግሞ ልዩ ልዩ ክፍያዎችን ይከፈላቸው ዘንድ እንዲወሰንላቸው ጠይቀዋል አመልካች በበኩሉ ለክሱ በሰጠው መልስ ተጠሪዎች የተቀጠሩት ለተወሰነ ጊዜ የተወሰነ ሥራ ለመሥራት ነው የተሰናበቱትም በውሉ መሠረት ነው በማለት ተከራክሮአል ፍቤቱም የሁለቱን ወገኖች ክርክር ከመረመረ በኋላ የሥራ ውሉ የተቋረጠው በውሉ እና በሕጉ መሠረት ነው እሚል መደምደሚያ ላይ ደርሶአል በዚህ መሠረትም በሕጉ መሠረት መከፈል አለበት ያለውን ክፍያ ብቻ ተከፍሎአቸው ይሰናበቱ በማለት ወስኖአል በሌላ በኩል ደግሞ ተጠሪዎች ውሣኔውን በመቃወም ለአዋሣ ከተማ ከፍተኛ ፍቤት መደበኛ ጉዳይ ችሎት ይግባኝ በማቅረባቸው ክርክሩ በድጋሚ የተሰማ ሲሆን ፍርድ ቤቱም የተጠሪዎችን ክርክር በመቀበል ይግባኝ የተባለበትን ውሣኔ ሽሮአል ተጠሪዎች ወደ ሥራቸው ይመለሱ በማለትም ወስናአል በመጨረሻም አመልካች ለደቡብ ብብሕክመጠፍቤት ሰበር ችሎት አቤቱታ አቅርቦ የነበረ ሲሆን የሰበር ችሎቱ አቤቱታ በቀረበበት ውሣኔ የተፈፀመ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የለም በማለት አቤቱታውን ሰርኮዞአል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበው በዚህ ላይ ነው አመልካች ሚያዝያ ቀን ዓም በፃፈው ማመልከቻ በሥር ፍቤቶች ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሞአል የሚልበትን ምክንያት በመግለጽ አቤቱታውን አቅርቦአል እኛም አቤቱታውን መሠረት በማድረግ ተጠሪዎችን አስቀርበን ክርክሩን ሰምተናል አቤቱታው በሰበር ችሎቱ እንዲታይ የተደረገው በአመልካች እና በተጠሪዎች መካከል ተደርጎ የነበረው የሥራ ውል የተቋረጠው ከሕግ ውጪ ነው የመባሉን አግባብነት ሊመረመር ይገባል በመባሉ ነው በመሆኑም በዚህ ረገድ አመልካች እና ተጠሪዎች ያሰሙትን ክርክር አቤቱታው ከቀረበበት ውሣኔ እና ከሕጉ ጋር አገናዝበን መርምረናል ከሥር ጀምሮ የተደረገው ክርክር እና የተሰጡት ውሣኔዎች ይዘት እንዳየነው በአመልካች እና በተጠሪዎች መካከል የተደረገው የሥራ ውል በሚሰራው ሥራ ዓይነት እና በጊዜ የተወሰነ ነው ተጠሪዎች የተቀጠሩት ሳይሰበሰብ የቆየውን የስልክ አገልግሎት ክፍያ ለመሰብሰብ ይቻል ዘንድ በፍቤት እየቀረቡ ለመከራከር ወይም የነገረ ፈጅነት አገልግሎት ለመስጠት ነው ውሉ ይህ ለመሆኑ በፍሬ ነገር ረገድ አለማከራከሩ የሥር ፍቤቶች በሰጡአቸው ውሣኔዎች ተመልክቷል በአርግጥ አመልካች ውሉን ለአንድ ጊዜ አራዝሞት እንደነበር በክርክሩ ተገልጾአል ክርክሩን በመጀመሪያ ደረጃ የሰማው ፍቤት የተጠሪዎችን ክስ ውድቅ ያደረገው ውሉ በሕጉ አግባብ ነው የተቋረጠው ያለው የውሉን ይዘት አና የሥራው ማለቅ ግምት ውስጥ በማስገባት ነው ይግባኙን የሰማው ፍቤትም ቢሆን በውሉ ይዘት ላይ የተለየ ግንዛቤ እንዳለው አልገለጸም ተጠሪዎች የተቀጠሩበት ሥራ አላለቀም እሚል መደምደሚያ ላይ አልደረሰም ውሉ ላልተወሰነ ጊዜ የተደረገ ነው ለማለት የበቃው አመልካችን እንደተቋም በመውሰድ ብቻ ነው ተጠሪዎች የተቀጠሩበት መለስተኛ የሕግ ባለሙያ የሚል ነው ይህ የሥራ መደብ ደግሞ ተቋሙ እስካለ ድረስ ያለ ነው የሚል ምክንያት ነው የሰጠው በአርግጥ አመልካች እንደተቋም አሁንም አለ መኖሩም ይቀጥላል ለክርክሩ አወሳሰን መያዝ ያለበት ጭብጥ ተጠሪዎች የተቀጠሩት በአሰሪና በሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁ አንቀጽ መሠረት ነው ወይስ አይደለም የሚል ነው ይህ ጭብጥ መፈታት ያለበትም የአመልካችን ድርጅታዊ አቋም መሠረት በማድረግ ሳይሆን በሥራው አይነትም የተወሰነ ነው በውሉ መሠረት ተጠሪዎች የተቀጠሩበት ሥራ የሚያልቅ አይደለም ወይም አላለቀም አልተባለም በመሆኑም አመልካች ተጠሪዎችን በሠራተኛነት ይዞ የሚቀጥልበት የሕግ ምክንያት የለም ውሉ ለተወሰነ ሥራ የተደረገ በመሆኑ አመልካች ተጠሪዎችን ያሰናበተው በአንቀጽ እና መሠረት ነው ይግባኙን የሰማው ፍቤት የሰጠው ውሣኔ ከዚህ አንፃር ሲታይ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ለማለት ችለናል ስለዚህም ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ የአዋሣ ከተማ ከፍተኛ ፍቤት መደበኛ ጉዳይ ችሎት በመቁ መጋቢት ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ እና የደቡብ ብብሕክመጠፍቤት ሰበር ችሎት በመቁ ሚያዝያ ቀን ዓም የሰጠው ትዕዛዝ በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት ተሽረዋል በአመልካች አና በተጠሪዎች መካከል ተደርጎ የነበረው የሥራ ውል የተቋረጠው በሕግ አግባብ ነው ብለናል ግራ ቀኙ ወገኖች ወጪና ኪሣራ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤመ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞችፁ ተገኔ ጌታነህ ሐጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሣ አመልካችፁ የኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮፕሬሽን ደቡብ ሪጅን ነገረ ፈጅ አየነው ዲለሌቻ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ጥበቡ ተሰማ ጠበቃ ወርቀአገኘሁ ኃይሌ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ክርክር ሲሆን የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪ በፍርድ ባለመብትነት ባቀረበው የአፈፃፀም አቤቱታ በማቅረቡ በደቡብ ብሔብሔህዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በአዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የተጀመረ ነው ቀረቦ የነበረው የአፈፃፀም አቤቱታ በተመደብኩበት የሥራ መድብና ደሞዝ ቀድሞ በተሰጠው ፍርድ መሠረት እንዲፈፀምልኝ የሚል ነው አመልካች ለቀረበው የአፈፃፀም አቤቱታ መልስ ሲሰጥ ቀድሞ የነበረው መዋቅር በመንግሥት መመሪያ የተሰረዘ በመሆኑ እአንደውሣኔው መፈፀም ያልቻለ መሆኑና አዲስ በወጣው መዋቅር መሠረት ደግሞ የሚመደብበትን ቦታ እንዲጠባበቅ በማለት ተከራክሯል የአፈፃፀም መዝገቡን የያዘው ፍርድ ቤት በአፈፃፀሙ ዙሪያ በዚሁ መልኩ ካከራከረ በላ የፍርድ ባለመብት የአሁኑ ተጠሪ ፍርድ ያገኘው የቀድሞ መዋቅር ሥራ ላይ በነበረበት ወቅትና አዲሱ መዋቅር ባልነበረበት ወቅት በመሆኑ በፍርዱ መሠረት ሊፈፀም ይገባል በማለት ውሣኔ ሰጥቷል አመልካች በዚህ ውሣኔ ቅር በመሠኘት ለክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ የቀረበ ሲሆን ፍርድ ቤቱ በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት የከፍተኛውን ፍቤት ውሣኔ በማጽናት ውሣኔ ሰጥቷል አሁን የቀረበው ቅሬታ በዚሁ ውሣኔ ቅር በመሠኘት ሲሆን ጉዳዩ ያስቀርባል በመባሉ የግራ ቀኙን ክርክር ሰምተናል ችሎቱም የተነሱትን ክርክሮች ከታያዘው ጭብጥና አግባብነት ካላቸው የህግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ መርምሮታል እንደመረመረው ለአሁኑ ተጠሪ ተሰጥቶት የነበረው ፍርድ ሊፈፅም የሚችል ፍርድ ነው። የሚለው ሆኖ ተገኝቷል ተጠሪ ለክርክሩ ምክንያት የሆኑትን አቃዎች ከአመልካች ላይ የተረከቡ መሆኑን ሳይክዱ ኃላፊነት የለብኝም በማለት የሚከራከሩት ለመስሪያ ቤቱ ስራ በፄዱበት ቦታ በስራው ቦታ ቅጥር ግቢ ውስጥ ሁኖ በመስሪያ ቤቱ መኪና ውስጥ አስቀምጠው እና መኪናውን በመቀለፍ የአበል ክፍያ ለመቀበል ወደ መቤቱ ሂሳብ ክፍል በሄዱበት ጊዜ እቃዎቹ ሊሰረቁ ወይም ሊጠፉ ችለዋል በማለት ነው የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተጠሪ በክስ የተጠየቀውን ገንዘብ ሊከፍሉ አይገባም ወደሚል ድምዳሜ መድረስ የቻለው የተረከቧቸው እቃዎች በስርቆት ምክንያት የጠፉ መሆኑ ተረጋገጧል ይህም ከተጠሪ አቅም በላይ በሆነ ምክንያት ንብረቶቹ የጠፉ መሆኑን ስለሚያሳይና በተጠሪ በኩል ቸልተኝነት የነበረ መሆኑ አልተረጋገጠም በማለት ፍሬ ነገርን አጣርቶና የግራ ቀኙን ማስረጃዎችን መዝኖ እንዲሁም የአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ድንጋጌን በዋቢነት በመጥቀስ ነው በተጠሪ በኩል ቸልተኝነት ያልነበረ እቃዎቹ በስርቆት ምክንያት የጠፉ ስለመሆኑ የስር ፍርድ ቤት በማስረጃ ያረጋገጠው ፍሬ ነገር ጉዳዩን በይግባኝ በተመለከተው የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ተቀባይነት አግኝቷል አመልካች አጥብቆ የሚከራከረው ደግሞ ተጠሪ ኃላፊነት አለባቸው በማለት ነው ይሁንና ፍሬ ነገርን የማጣራትና ማስረጃን የመመዘን ስልጣን ያላቸው የበታች ፍርድ ቤቶች ተጠሪ ከአመልካች ጋር በፈጠረው የሥራ ውል መነሻነት ለክሱ መነሻ የሆኑትን እቃዎችን ስለመረከቡ በአመልካች ማስረጃ የተረጋገጠ ከመሆኑም በላይ በተጠሪም ያልተካደም ቢሆንም ተጠሪ እነዚህን ለክርክሩ ምክንያት የሆኑትን እቃዎች ከአመልካች ከተረከቡ በኋላ በአሰሪው መስሪያ ቤት ወደ ታዘዙበት የስራ ቦታ ይዘው ሄደው በተገቢው ቦታና ጥንቃቄ መሰረት አስቀምጠው በነበሩበት ሁኔታ ንብረቶቹ መሰረቃቸው ወይም መጥፋታቸው በፍሬ ነገር ደረጃ በሚገባ የተረጋገጠ ስለመሆኑ የበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ በግልጽ ያሳያል ይህንኑ ፍሬ ነገርን የማጣራትና ማስረጃን የመመዘን ስልጣን ያላቸው የበታች ፍርድ ቤቶች በፍሬ ነገር ደረጃ የደረሱበትን ድምዳሜ ይህ ችሎት እንዳለ ከመቀበል ውጪ የማስረጃ ምዘናን መሰረት በማድረግ ሊመረምረው የማይገባው መሆኑን ከኢፌዲሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ ሀ እና ከአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ የምንገነዘበው ጉዳይ ነው በሌላ አገላለጽ ይህ ችሎት በሕጉ ተለይቶ የተሰጠው ስልጣን በማናቸውም የመጨረሻ ውሳኔ ላይ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት መፈጸሙ ሲረጋገጥ ማረም ነው በመሆኑም ንብረቶቹ የጠፉት በስርቆት መሆኑና ስርቆቱ ደግሞ የተፈፀመው ተጠሪ ተገቢውን ጥንቃቄ አድርገው በነበሩበት ጊዜ ስለመሆኑ በፍሬ ነገር መረጋገጡን ይዘን በሕጉ አተረጓጎም ረገድ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ የተፈጸመ መሰረታዊ የሕግ ስህተት መኖር ያለመኖሩን እንመለከታለን ተጠሪ አከራካሪ እቃዎቹን ለአመልካች መስሪያ ቤት እስከሚያስረክቡ ጊዜ ድረስ በንብረቶቹ ላይ ለሚደርስ ማናቸውም ጉዳት ብልሽት ወይንም መጥፋት በኃላፊነት ተጠያቂ ሊሆኑ ስለሚችሉ ይህ ችግር እንዳይከሰት ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ አንደሚጠበቅባቸው ይታመናል አንድ ሰራተኛ ከአሰሪው መስሪያ ቤት ለስራ አቃዎቹን ሲረከብ የሚፈርመበት ዋናው ምክንያትም ይህንኑ ግዴታውን ካልተወጣ ኃላፊነት ሊከተልበት ስለሚገባው እንደሆነ ይታመናል በሌላ በኩልም ተጠሪ ፈርሞ የተከረባቸውን እነዚህን እቃዎች እንዳይጠፉ እንዳይሰረቁም ሆነ ሌላ ጉዳት እንዳይደርስባቸው ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ የሚጠበቅበት በሥራ ሰዓት ሲሆን ንብረቶቹ በሥራ ሰዓት ከራሱ ጥንቃቄ ጉድለት ውጪ በሆነ ምክንያት ወይም ከሥራ ሰዓት ውጭና በራሱ እጅ ባልነበሩበት ጊዜ የጠፉ ስለመሆኑ የማስረዳቱ ሸክም አለባቸው ይህንኑ ግዴታውን የተወጡ ስለመሆኑ ደግሞ ከላይ እንደተገለጸው የበታች ፍርድ ቤቶች በፍሬ ነገር ደረጃ ማስረጃን መዝነው አረጋግጠዋል አመልካች ከላይ በተመለከተው ሁኔታ ተጠሪ ያረጋገጡትን ፍሬ ነገር ያለመስተባበሉም በበታች ፍርድ ቤቶች ድምዳሜ ላይ ተደርሷል ተጠሪ ይህንን የማስረዳት ሸክማቸውን ከተወጡ ወይም አቃዎቹ በስራ ላይ ቆይተው በጥንቃቄ ከተቀመጡበት ቦታ በስርቆት መጥፋታቸውን በማስረጃ ከአረጋገጡ በፍብሕቁ ድንጋጌ መሠረት በቸልተኝነት ጥፋት መፈጸማቸውን የማያረጋግጥ ነው ለጉዳዩ ቀጥተኛ ተፈፃሚነት ባለው በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ስር ደግሞ አንድ የመንግስት ሰራተኛ ፈርሞ ላወጣው ንብረት መጥፋት በእዳ ተጠያቂ ሊሆን የሚችለው ፈርሞ ላወጣው ንብረት መጥፋት የሰራተኛው ቸልተኝነት የታየ ወይም በሰራተኛው በኩል ሆነ ተብሎ የተፈፀመ ድርጊት ያለ እንደሆነ ስለመሆኑ ተደንግጓል በሌላ በኩል አመልካች በሰመቁጥር በኪራይ ቤቶች ኤጄንሲና በአቶ ካሳ ግዛው መካከል በነበረው ክርክር ህዳር ቀን ዓም የተሰጠው ውሳኔ ለዚህ ጉዳይም አግባብነት ያለው መሆኑን ጠቅሶ የተከራከረ ሲሆን ይህ ችሎት ይህንኑ መዝገብ ሲመለከተው በመዝገቡ የተረጋገጡት ፍሬ ነገሮችና ለጉዳዩ አግባብነት ያለው ሕግ አሁን ከታያዘው መዝገብ ጉዳይ ጋር ሙሉ በሙሉ ተመሳሳይ ነው ለማለት የማይቻል ሁኖ አግኝቶታል ስለሆነም የፌዴራል መደፍቤት ተጠሪ ንብረቶቹ በሥራ ሰዓት በጥንቃቄ አስቀምጠው ባለበት ሁኔታ በስርቆት የጠፉ ስለመሆኑ በማረጋገጥና የተረጋገጠውን ፍሬ ነገር ከላይ ከተጠቀሰው አዋጅ ጋር በማዛመድ ተመልክቶ ተጠሪ ጥፋት መፈጸማቸውን አመልካች አላረጋገጠም በማለት ክሱን ሳይቀበል መቅረቱ እንዲሁም ጉዳዩን በይግባኝ የተመለከተው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይህንኑ መቀበሉ በጉዳዩ ላይ በተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ነው ለማለት አልተቻለም ው ሳ ኔ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ታህሳስ ቀን ዓም ተሠጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሚያዚያ ቀን ዓም የፀናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ጸንቷል በዚኅ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፃዲ የሰመቁ ታህሣሥ ቀን ዐዐ ዓም ዳኞችፁ ተገኔ ጌታነህ ሐጎስ ወልዱ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች ወሪት ሠላም ተስፋዬ ጠበቃ ዳንኤል ግርማ ቀረቡ ተጠሪ አልካን ፃላፊነቱ የተወሰነ የግለ ማህበር ሙሉጌታ ሀመነ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍ ር ድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ስላመለከቱ ነው ጉዳዩ በመጀመሪያ የታየው በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ነው በሥር ፍርድ ቤት አመልካች ተጠሪ የሥራ ውል ከህግ ውጭ ያቋረጠ በመሆኑ በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ መሠረት መብቴ እንዲጠበቅልኝ በማለት አመልክተዋል ተጠሪ አመልካች የተቀጠሩት በዲኘሎማ ደረጃ ላሉ ተማሪዎች የእንግሊዝኛ ቋንቋ ለማስተማር ነበር በዲኘሎማ ኮርስ እንግሊዝኛ ቋንቋ እንዳይሰጥ ከመንግሥት ትዕዛዝ የተሰጠ በመሆኑ ከሥራ የተሰናበቱ ስለሆነ ስንብቱ ህጋዊ ነው በአዋጁ መሠረት የካሣና ሌሎች ክፍያዎች ልንጠየቅ አይገባም በማለት ተከራክሯል የሥር ፍርድ ቤት ተጠሪ ከአመልካች ጋር ያለውን የሥራ ውል ያቋረጠው በህግ በተደነገገው መሠረት ነው በማለት ከወሰነ በኋላ ተጠሪ ለአመልካች የማስጠንቀቂያ ጊዜ ክፍያና የሥራ ስንብት ክፍያ ይክፈል በማለት ወስኗል በዚህ ውሣኔ ላይ ተጠሪ ይግባኝ ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርቧል የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተጠሪ አመልካችን ያሰናበተው በህጉ በተደነገገው መሠረት ስለሆነ የማስጠንቀቂያ ክፍያና የሥራ ስንብት ክፍያ ክፈል መባሉ ተገቢ አይደለም በማለት የሥር ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ ሽሮታል አመልካች በመንግስት ትዕዛዝ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ለዲኘሎማ ተማሪዎች እንዳይሰጥ መከልከሉና በዚህ ምክንያት ተጠሪ የሥራ ውሉን ማቋረጡ ተጠሪን የማስጠንቀቂያ ክፍያና የሥራ ስንብት ክፍያ ከመክፈል ነዓ አያደርገውም በማለት የሰበር አቤቱታ አቅርባለች ተጠሪ በበኩሉ እኔ የሥራ መደቡን አልሠረዝኩም የሥራ መደቡ ለዲኘሎማ ትምህርት እንደማያስፈልግ ትዕዛዝ የተሰጠው በመንግስት ነው ስለዚህ በመንግስት ትፅዛዝ የሥራ መደቡ አላስፈላጊ የሆነ በመሆኑ የማስጠንቀቂያና የሥራ ስንብት ክፍያ የምከፍልበት ምክንያት የለም በማለት መልስ ሰጥቷል አመልካች የመልስ መልስ አቅርባለች ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው ተጠሪ ለአመልካች የሥራ ስንብት ክፍያና የማስጠንቀቂያ ጊዜ ክፍያ የመክፈል ሀላፊነት የለበትም በማለት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ ተገቢ ነው ወይስ አይደለም የሚለው ጭብጥ መታየት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል አመልካች በተጠሪ ድርጅት የተቀጠሩት ድርጅቱ በዲኘሎማ ትምህርት ለሚያስተምራቸው ተማሪዎች የእንግሊዝኛ ቋንቋ ለማስተማር እንደነበር በፍሬ ጉዳይ ደረጃ ተረጋግጧል ተጠሪ በዲኘሎማ ደረጃ ትምህርታቸውን ለሚከታተሉ ተማሪዎች የእንግሊዝኛ ቋንቋ እያስተማሩ በነበሩበት ጊዜ መንግስት በዲኘሎማ ደረጃ ለሚሰጥ ትምህርት የእንግሊዝኛ ቋንቋ መሰጠት የሌለበት መሆኑን የሚገልፅ መመሪያ ማውጣቱ የሚያከራክር አይደለም አመልካች የተቀጠሩበት የሥራ መደብ በዲኘሎማ ደረጃ ትምህርት ለሚሰጡ ተቋማት እንደማያስፈልግና አመልካች ያስተምሩት የነበረው ትምህርት ሊሰጥ አንደማይችል መንግስት መመሪያ ያወጣበት ጉዳይ ነው ተጠሪ አመልካችን ያሰናበታቸው ከዚህ በኋላ በተቋሙ የሚሠሩት ሥራ የለም በማለት ነው ተጠሪ አመልካችን ያሰናበታቸው በራሱ አነሳሽነት አይደለም ተጠሪ አመልካችን ያሰናበታቸው በህግ ሥልጣን በተሰጠው የመንግስት አካል በተላለፈው መመሪያ መሠረት አመልካች የሚያስተምሩት የእንግሊዝኛ ቋንቋ በዲኘሎማ ደረጃ መሰጠት የሌለበት መሆኑን የሚያረጋግጥ አስገዳጅ ትዕዛዝ ስለደረሰው ነው ስለሆነም ተጠሪ ከአቅሙ በላይ በሆነ ሁኔታ ሥልጣን ባለው አካል በተሰጠ ትዕዛዝ መሠረት በመሆኑ በጉዳዩ የአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ድንጋጌዎችን በመጥቀስ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ለአመልካች የሥራ ስንብት ክፍያና የማስጠንቀቂያ ክፍያ እንዲከፍል የሰጠው ውሣኔ ተገቢነት የሌለው በመሆኑ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ይህንን ውሣኔ መሻሩ በአግባቡ ሆኖ አግኝተነዋል ተጠሪ በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ሀ መሠረት ለአመልካች ተሠጥቷት የነበረው ሥራ ሥልጣን ያለው የመንግስት አካል ባወጣው መመሪያ መሠረት አመልካች እየሠራች ለመቀጠል የማትችል መሆኑ ተረጋግጧል ተጠሪ ለአመልካች የሚሰጠው ሥራ በሌለበት ሁኔታ የሥራ ውሉ እንዲቀጥል የማድረግ ህጋዊ ግዴታ የለበትም የሥራ ውሉ በመንግስት በወጣ መመሪያ ተፈፃሚነት ምክንያት የተቋረጠ በመሆኑ አመልካች ማስጠንቀቂያም ሆነ የሥራ ስንብት ክፍያ የሚከፍልበት ምክንያት የለም ስለሆነም የከፍተኛው ፍርድ ቤት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የሌለበት ነው በማለት ወስነናል ው ሣ ኔ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ ፀንቷል በዚህ ክርክር ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፃዲ የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞች ሐጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሣ አዳነ ንጉሴ አመልካች አቶ አምባዬ ወማሪያም የቀረበ የለም ተጠሪዎች የኢትዮጵያ የእህል ንግድ ድርጅት ነገረፈጅ በየነ ቢቂላ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ አመልካች የስራ መሪ ሆኖ ሲሰራ በነበረበት ከተጠሪ ድርጅት ጋር ባለው የስራ ውልን መሰረት ያደረገ ክርክር ሲሆን ጉዳዩን በመጀመሪያ የተመለከተው የአማራ ብሔክልመንግስት የምፅራብ ጎጃም ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ ተጠሪ አመልካችን ከስራ ያሰናበተው ያለበቂ ምክንያት በህገወጥ መንገድ በመሆኑ የስራ ውሉ ተቋርጦ ከነበረበት ጊዜ ጀምሮ ያልተከፈለው ውዝፍ ደመወዝ ተከፍሎት ወደ ስራው ይመለስ በማለት ሰጥቶት የነበረውን ውሳኔ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በበኩሉ ስንብቱ ህገወጥ መሆኑን በማመልከት ክፍያን በተመለከተ ግን ተፈጻሚነት ያለው የፍታሐብሔር ህጉ መሆኑን በመግለጽ የሶስት ወራት ደመወዝ በካሳ መልክ እና የሁለት ወራት ደመወዝ የማስጠንቀቂያ ጊዜ ክፍያ ብቻ ተፈጽሞለት እንዲሰናበት በማለት በመወሰኑ እና የፌጠቅላይ ፍርድ ቤትም ይሄንኑ ውሳኔ በማጽናቱ የተፈጸመው መሰረታዊ የህግ ስህተት እንዲታረምልኝ በማለት አመልካች በማመልከቱ የቀረበ ነው አመልካች ባቀረቡት የሰበር አቤቱታ ላይ መሰረታዊ የህግ ስህተት ተፈጽሞባቸዋል ያሉዋቸውን ነጥቦች ያነሱ ሲሆን ነሐሴ ቀን ዓም በሶስት ገጽ በተጻፈ የቀረበ የቅሬታ ፍሬፃሳብ የአመልካች የስራ ውል በተጠሪ አነሳሽነት በህገወጥ መንገድ የተቋረጠ ስለመሆኑ በሁሉም የበታች ፍርድ ቤቶች በሚገባ የተረጋገጠ በመሆኑ የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት እና የፌጠቅላይ ፍቤት ከ ዓም ጀምሮ በስራ ላይ ያለውን የድርጅቱን የስራ መሪዎች መተዳደሪያ ደንብ በግልጽ በሚቃረን መልኩ ውሳኔ የሰጡ በመሆኑ የተሰጡት ፍርዶች ተሽረው የምዕራብ ጎጃም ዞን ከፍተኛ ፍቤት የሰጠው ውሳኔ ፀንቶልኝ በመተዳደሪያ ደንቡ አንቀጽ መሰረት ውዝፍ ደመወዝ ተከፍሎኝ ወደ ስራ እንድመለስ እንዲወሰንልኝ ይህ አይቻልም የሚባልበት ህጋዊ ምክንያት ቢኖር ግን በስር ፍርድ ቤቶች በማስረጃነት ተያይዞ በቀረበውና በተጠሪ ድርጅት ውስጥ በስራ ላይ ባለው የስራ መሪዎች መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ ሀ ሀናለ እንዲሁም መሰረት የስልሳ ቀን ደመወዝ በካሳ መልክ የ ወራት ደመወዝ የስራ ስንብት ክፍያ እና የአንድ ወር ደመወዝ የማስጠንቀቂያ ጊዜ ክፍያ እንዲከፈለኝ አንዲወሰንልኝ የሚል ነው ጉዳዩ ያስቀርባል በመባሉ ተጠሪ መልስ እንዲሰጥ ታዞ ታህሳስ ቀን ዓም በሁለት ገጽ በተጻፈ መልስ የሰጠ ሲሆን ፍሬሃሳቡ አመልካች ክስ ሲያቀርቡ የሶስት ወራት ውዝፍ ደመወዝ ተከፍሉ ወደ ስራዬ ልመለስ የሚል እንጂ የስራ ስንብት ክፍያ አላቀረቡም አመልካች በስር ፍርድ ቤት ያላነሱትን ክርክር በማንሳት የተለያዩ ክፍያዎች አእንዲፈጸሙለት ሊጠይቅ አይገባውም በተጠሪ እአና አመልካች መካከል ያለው ክርክር መታየት ያለበት በፍታሐብሔር ህግ እንጂ በስራ መሪዎች መተዳደሪያ ደንብ መሰረት መሆን የለበትም የበላይ እና ገዥ የሆነው ህግ የፍታሐብሔር ህጉ የስራ መሪ ከስራ ሲሰናበት የሚከፈለው ክፍያ የሶስት ወራት ደመወዝ ብቻ ስለመሆኑ እየደነገገ እና ከዚህ በፊት የሰበር ሰሚው ችሎትም የሶስት ወራት ደመወዝ ብቻ የሚገባው ስለመሆኑ አስገዳጅ የህግ ትርጉም የሰጠበት በመሆኑ የመተዳደሪያ ደንቡ ተፈጻሚነት ሊኖረው አይገባም የሚል ነው በግራ ቀኙ መካከል የተደረገው የክርክር ሂደት አጠር አጠር ባለ መልኩ ከላይ የተመለከተው ሲሆን ችሎቱም የተነሱትን ክርክሮች ከተያዘው ጭብጥ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ መርምራቸዋል እንደመረመረውም ጉዳዩ ለዚህ የሰበር ሰሚ ችሎት ያስቀርባል ሲባል ተይዞ የነበረው ጭብጥ በአመልካች ላይ የተወሰደው የስራ ስንብት አርምጃ ህገ ወጥ ነው ተብሉ ውጤቱን በተመለከተ ግን ተፈጻሚነት የሚኖረው የፍታሐብሔር ህጉ ነው በማለት የስራ መሪዎች መተዳደሪያ ደንብ በይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ተፈጻሚ ያለመደረጉን አግባብነት ለመመርመር ሲባል በመሆኑ የተያዘው ጉዳይ ከዚሁ ጭብጥ አኳያ እልባት ማግኘት ያለበት ሁኖ ተገኝቷል ወደ ተያዘው ጉዳይ ስንመለስ በተጠሪ ድርጅት ውስጥ በሚሰሩት የስራ መሪዎች ላይ ተፈጻሚነት ያለው መተዳደሪያ ደንብ ስለመኖሩ እና አመልካችም የስራ መሪ ስለመሆኑ ግራ ቀኙን ያከራከረ ነጥብ አይደለም በግራ ቀኙ መካከል ስራ ላይ ያለው ልዩ ህግ እስካለ ድረስ እና ያለው ደንብ ደግሞ ለሞራል እና ለህግ ተቃራኒ ነው ወይም ተፈጻሚነት ሊኖረው የማይገባበትን ህጋዊ ምክንያት አስካልቀረበ ድረስ ተፈጻሚነት የሚኖረው ይፄው ልዩ ህግ በመሆኑ ወደ አጠቃላይ የፍታሐብሔር ድንጋጌዎች ተፈጻሚነት ያላቸውን የህግ ማዕቀፍ ፍለጋ የሚኬድበት አግባብ የለም በሌላ በኩል ተጠሪ በግራ ቀኙ መካከል ስራ ላይ ያለው መተዳደሪያ ደንብ ተፈጻሚነት ሊኖረው የማይገባ ስለመሆኑ ያቀረበው ህጋዊ ምክንያት በሌለበት ወደ ፍታብሔር ህግ አጠቃላይ ድንጋጌዎች ደግሞ የሚኬደው ለዚህ ጉዳይ የተለየ ህግ በሌለበት ሁኔታ በመሆኑ ከዚህ በፊት ይሄ የሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ የህግ ትርጉም ሰጥቶበታል በማለት የተነሳውም ቢሆን ለዚህ ጉዳይ አግባብነት ያለው ባለመሆኑ እና ለደንቡ ተፈጻሚ አለመሆን የቀረበ ህጋዊ ምክንያት ባለመኖሩ በተጠሪ በኩል በደንቡ ተፈጻሚነት ዙሪያ የተነሳው ክርክር ተቀባይነት የሌለው ነው ብለናል አመልካች ወደ ስራ ለመመለስ ያቀረበውን ቅሬታ በተመለከተ በመተዳደሪያ ደንቡ አንቀጽ መሰረት በህገወጥ መንገድ ከስራ የተሰናበተው የስራ መሪ ወደ ስራ ለመመለስ መብት እንዳለው በግልጽ የሚያስቀምጥ ቢሆንም ፍርድ ቤቶች በስራው መልካም አካፄድ ላይ የስራ መሪው ወደ ስራው መመለስ ችግር ያስከትላል በማለት ሲያምንበት ለዚሁ ለህገወጥ ስንብት ተገቢነት ያላቸው ክፍያዎች ተፈጽመውለት እንዲሰናበት መወሰንን የሚከለክል አይደለም በዚሁ መሰረት የአመልካች ወደ ምድብ ስራው የመመለስ ጥያቄን በተመለከተ የይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤቶች ውድቅ አድርገው ማለፋቸውን በውጤት ደረጃ ይፄም ችሎት ተቀብሉታል በመቀጠል የአመልካችን የዳኝነት ጥያቄ በተመለከተ ተጠሪ እንደሚከራከረው ክስ ሲያቀርብ የሶስት ወራት ደመወዝ ተከፍሎት ወደ ስራው እንዲመለስ እንጂ የስራ ስንብት ክፍያ አልጠየቀም በሚል ነው አመልካች ክስ ሲያቀርብ ከስራ ተሰናብቶ በሶስተኛ ወሩ መሆኑ የተቋረጠው ውዝፍ ደመወዝ ተከፍሎት ወደ ስራው እንዲመለስ ቢሆንም ከላይ እንደተመለከተው ፍርድ ቤቱ የአመልካች ወደ ስራው መመለስ ለስራው መልካም አካፄድ ችግር ሊኖረው ይችላል ብሎ ሲያምን ከዚሁ ከህገ ወጥ ስንብት ጋር ተያያዥነት ያላቸው ክፍያዎች ተፈጽመውለት እንዲሰናበት መወሰንን የሚከለክልና ህጉም የመጀመሪያው አማራጭ ወደ ስራ የመመለስ የዳኝነት ጥያቄ ተቀባይነት ካጣ ወደ ሁለተኛውና ተያያዥ ክፍያዎች መፈጸም በሚቻል መልኩ የተደነገገ በመሆኑ ተያያዥ ክፍያዎች እንዲፈጸምለት ውሳኔ መስጠት ያልተጠየቀ ዳኝነት ነው የሚባልበት አግባብ የለም ተያያዥ ክፍያዎችን በተመለከተ በደርጅቱ ከ ዓም ጀምሮ ስራ ላይ በዋለው የስራ መሪዎች መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ ሀ ሀለ እና መሰረት በህገወጥ መንገድ ከስራ የተሰናበተ የስራ መሪ የካሳ የስራ ስንብት እና የማስጠንቀቂያ ጊዜ ክፍያ ሊከፈል የሚገባ ስለመሆኑ የሚደነግግ በመሆኑ በዚሁ ድንጋጌዎች ስር የተመለከቱት ክፍያዎች ለአመልካች ሊፈጸሙለት ይገባል ብለናል በዚሁ መሰረት የክፍያ መጠኑን ስንመለከት አመልካች በተጠሪ ድርጅት ውስጥ ከ ዓም ጀምሮ ሲሰራ የነበረ ስለመሆኑ እና የደመወዝ መጠኑ ደግሞ ብር አንድ ሺህ ሁለት መቶ ስለመሆነ ያከራከረ ነጥብ ባለመሆኑ በዚሁ መሰረት ስሌቱን ሰርተናል ከላይ በተመለከቱት ድንጋጌዎች መሰረት ክፍያውን ስናሰላ በደንቡ አንቀጽ ሀ መሰረት የሁለት ወራት ደመወዝ በካሳ መልክ አ ብር ሁለት ሺህ አራት መቶ ብር በደንቡ አንቀጽ ሀለ መሰረት የስራ ስንብት ክፍያ የ ዓመት አገልግሎት መሰረት በማድረግ ስናሰላ ። የሚለው ጥያቄ መመለስ ያለበት ነው በዚህም መሰረት አመልካቾች ክሱን ሲመሰርቱ በስራ ላይ በነበረው በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ስር አበል የሚለው ቃል የጡረታ መዋጮ ተመላሽንም የሚጨመር መሆኑንበአዋጁ አንቀፅ ደግሞ ተመላሽ መዋጮ የሚሰጠው ከአስር አመት ያላነሰፃያ አመት ያልሞላ አገልግሎት ፈጽሞ በራሱ ፈቃድ ስራውን ከለቀቀ ወይም ከፃያ አመት ያነሰ አገልገሎት ፈጽሞ በአዋጁ ከተጠቀሱት ውጪ በሆነ ምክንያት ከስራ ከተሰናበተ ሰራተኛው የከፈለው አራት በመቶ የጡረታ መዋጮ የሚመለስ መሆኑና በአዋጁ አንቀጽ ደግሞ ባለመብት ማለት በአዋጁ መሰረት አበል የሚቀበል ወይም አበል ለመቀበል የሚያስፈልጉትን ሁኔታዎች የሚያሟላ ሰራተኛ ወይም ተተኪ መሆኑ ተመልክቷልይህ ድንጋጌ መታየት ያለበት ከአዋጅ ቁጥር ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር አንቀፅ ይዘትመንፈስ አና ዓላማ ጋር ተጣጥሞ ነው በመሆኑም በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና እና ድንጋጌዎች የተቀመጠውን ድንጋጌ አንድ ላይ ስንመለከተው የጡረታ መዋጮ የሚመለሰው የሰራተኛው ድርሻ ብቻ ነውየአሰሪው መዋጮ የማይከፈል መሆኑን ድንጋጌዎቹ በግልፅ ያሳያሉ እንዲህ ከሆነ ሁለት ጊዜ ከአሰሪው ኪስ ገንዘብ ወጥቷል ሊባል የሚችልበት አግባብ የለም እንዲሁም ሰራተኛው ለአሰሪው ባበረከተው አስተዋጽኦ ምክንያትና የስራ ስንብት የማህበራዊ ዋስትና ሽፋን ርል ርሀዘክ ርከፀጠፀ ተብሎ ከሚታሰብበት አግባብ አንፃር ሲታይ አመልካቾች ከተጠሪ የስራ ስንብት ክፍያ የማያገኙበት ምክንያት የለም ስለሆነም የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የጡረታ አበል ተጠቃሚነት የሚለውን ሐረግ ብቻ ይዞ የአዋጁን ድንጋጌ ይዘትና መንፈስ እንዲሁም ዓላማ ጋር ባግባቡ ሳይመረምር አመልካቾች የስራ ስንብት ክፍያ አይገባቸውም በማለት የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ሁኖ አግኝተናል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር መስከረም ቀን ዓም የተሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ተሸራል በአሰሪ ዘንድ ከአምስት አመታት በላይ አገልግሎ በራሱ ፈቃድ ስራውን የለቀቀ ሰራተኛ አድሜውና የአገልገሎት ዘመኑ የጡረታ መብት ተጠቃሚ የማያደርገው እስከሆነ ድረስ ራሱ ያዋጣውን መዋጮ ተመላሽ ሁኖለታል በሚል ምክንያት የስራ ስንብት አይከፈልም ለማለት የሚያስችል ሕጋዊ ምክንያት የለም ብለናል በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሰኔ ቀን ዓም የተሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ጸንቷል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር በግራ ቀኙ የወጣውን ወጪና ኪሣራ ይቻቻሉ መዝገቡ ይመለስ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤዮ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች ሓጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሣ አዳነ ንጉሴ አመልካቾችፁ አቶ ምትኩ ኃይሉ ጠበቃ ለገሰ ማሞ ቀረቡ ተጠሪ አቶ መስፍን ጥላሁን የቀረበ የለም መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ ጋር ተያያዥነት ያለው እና በስራ ላይ የደረሰን ጉዳት ካሳ መሰረት ያደረገ ክርክር የሚመለከት ሲሆን የተጀመረው በደቡብ ብሔብሔህዝቦች ብሔክልላዊ መንግስት በሀዋሳ ከተማ የመጀደረጃ ፍቤት መደበኛ ችሉት ነው ቀርቦ የነበረውም ክስ በተጠሪ ድርጅት ውስጥ ላልተወሰነ ጊዜ በእንጨት መሰንጠቂያ ማሸሽኒስትነት በወር ብር ሰባት መቶ ሀምሳ ብር እየተከፈለኝ በማገልገል ላይ እያለሁ በጥር ቀን ዓም የማሽኑ መጋዘን በግራ እጅ ላይ ባደረሰው የመቆረጥ አደጋ ሶስት ጣቶቼ ተቆርጠው ከፍተኛ ጉዳት ደርሶብኛል በዚህ የተነሳ ከዚህ በኋላ ስራ ላይ ተሰማርቼ ስራ መስራት እንዳልችል አድርጎኛል በመሆኑም በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁ አንቀጽ መሰረት ለደረሰብኝ ጉዳት ካሳ እና የህክምና ወጪ እንዲከፈለኝ በማለት ባጠቃላይ ብር አርባ አምስተ ሺህ ብር እንዲከፍለኝ በማለት ነው የቀረበው ክስ ለተከሳሽ ደርሶት መልስ እንዲሰጥበት ታዞ ባቀረበው መልስ አመልካች በድርጅቱ ውስጥ በአዋጅ አንቀጽ ሐሥመሰረት የስራ መብዛት በሚኖርበት ጊዜ ስራው እስኪያልቅ ድረስ ብቻ ለመስራት የተዋዋለ በመሆኑአመልካች ከተጠሪ ጋር ብቻ ሳይሆን ከሌላ ስራ ተቋራጭ ጋርም የሚሰራ በመሆኑየጉዳት መጠኑንም የሚያሳይ ነገር ያላቀረበ በመሆኑአመልካች ጉዳት የደረሰበት አዕምሮውን በሚገባ መቆጣጠር በማይችልበት ሁኔታ በመጠጥ ሰክሮ በስራ ላይ በመገኘት በመሆኑ በራሱ ላይ ሆነ ብሎ አንዳደረሰ ስለሚቆጠርበወቅቱ ከሳሽ ወደ ድርጅቱ ሲመጣ ሰክሮ ስለነበር ወደ ስራ እንዳይገባ በአሰሪው ጭምር ትዕዛዝ ቢሰጠውም እምቢተኛ በመሆን በመስራት ላይ እንዳለ ጉዳት የደረሰበት በመሆኑኃላፊነት የሌለብኝ ቢሆንም እንኳ በሰብአዊነት የህክምና ወጪውን የሸፈንኩ በመሆኑከዚያም በመዳን ወደ ስራው ተመልሶ ስራውን ሲሰራ ቆይቶ የማሽን ካፖስተሮችን በመለወጡ በፈጸመው ጥፋት ምክንያት ከስራ የተሰናበተ በመሆኑ ያቀረበው ክስ ተቀባይነት የለውም የሜል ነው ጉዳዩን በመጀመሪያ የተመለከተው የክልሉ የመጀደረጃ ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክር በመስማት እና ማስረጃ በመቀበል ከሳሽ በስራ ገበታው ላይ የተገኘው በስካር መንፈስ ስለመሆኑ እና በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ መስራት እንደሌለበት የተላለፈለትን የስራ ኃላፊውን ትዕዛዝ በመተላለፍ በመስራት ላይ እንዳለ የደረሰበት ጉዳት በመሆኑ በስራ ላይ የደረሰ ጉዳት ነው ተብሎ የማይወሰድ በመሆኑ የቀረበው የካሳ ክፍያ ጥያቄ ውድቅ ነው በማለት ውሳኔ ሰጥቷል ከሳሽ በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ይግባኙን ለክልሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያቀረበ ሲሆን ፍርድ ቤቱም የግራ ቀኙን ክርክር በመስማት የበታች ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ በፍሥሥህግ ቁ መሰረት አጽንቶታል ሆኖም የክልሉ የሰበር ሰሚ ችሎት የቀረበለትን ቅሬታ በመቀበል የግራ ቀኙን ክርክር በመስማት በግራ ቀኙ መካከል የስራ ውል ስለመኖሩ ተከሳሽ የአሁን አመልካች ያረጋገጠው ነጥብ ባለመኖሩስራው ደግሞ የአደገኝነት ጠባይ ያለው በመሆኑ እና በፍትሐብሔር ህግ ቁ መሰረት የኃላፊነት ደንቦችን በመጥቀስ አመልካች ከኃላፊነት ሊድን ስለማይችል የደረሰውን ጉዳት የመካስ ኃላፊነት አለበት በማለት የካሳ መጠኑን በርትህ ብርሀያ ሺህ ብር እንዲከፍል በማለት ውሳኔ ሰጥቷል አሁን የቀረበው ቅሬታ በዚሁ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ሲሆን ጉዳዩ ያስቀርባል በመባሉ የግራ ቀኙን ክርክር በጽሑፍ ሰምተናል ችሎቱም የተነሱትን ክርክሮችከተያዘው ጭብጥ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ መርምሮታል እንደመረመረውም ጉዳዩ ቀደም ሲል ለዚህ የሰበር ሰሚ ችሎት ያስቀርባል ሲባል ተይዞ የነበረው ጭብጥ በዚህ ጉዳይ አመልካች ኃላፊ ነው የመባሉን አግባብነት ከአዋጅ ቁ አንቀጽ ሀአናለ አኳያ ለመመርመር በሚል በመሆኑ ከዚሁ ጭብጥ አኳያ የተያዘውን ጉዳይ ተመልክቶ እልባት መስጠት ተገቢነት ይኖረዋል ማለት ነው በዚሁ መሰረት ወደ ተያዘው ጉዳይ ስንመለስ በመጀመሪያ ደረጃ የክልሉ የሰበር ሰሚ ችሎት የአሁን ተጠሪ የአመልካች ድርጅት ሰራተኛ ስለመሆኑ አልተረጋገጠም በሚል ያነሳውን ነጥብ በተመለከተ የአሁን ተጠሪ ራሱ ክሱን ሲያቀርብ የአመልካች ድርጅት ሰራተኛ ስለመሆኑ እና በወር የሚያገኘውን የደመወዝ መጠን በማመልከት በመሆኑ ተጠሪ የአመልካች ድርጅት ሰራተኛ ስለመሆኑ አከራካሪ ባልሆነበት ሁኔታ እና ተጠሪም ራሱ ክሱን ሲያቀርብ አመላክቶ ያቀረበውን ነጥብ ፍርድ ቤቱ በራሱ ማንሳቱ እና ሰራተኛ ስለመሆኑ አመልካች አላረጋገጠም ወደ የሚለው መደምደሚያ መድረሱ አግባብነት ያለው ሁኖ አልተገኘም በመሆኑም በግራ ቀኙ መካከል የተጠሪ በአመልካች ድርጅት ውስጥ ሰራተኛ መሆን አከራካሪ ባልሆነበት ሁኔታ የክልሉ የሰበር ሰሚ ችሎት በራሱ በማንሳት ሰራተኛ አይደለም ወደሚለው መደምደሚያ መድረሱ ተቀባይነት ያለው ድምዳሜ ባለመሆኑ አልተቀበልነውም በሌላ በኩል በበታች ፍርድ ቤቶች የተረጋገጡትን ፍሬነገሮች ስንመለከት ተጠሪ በስራ ላይ ደረሰ የተባለው ጉዳት በደረሰበት ዕለት ጠዋት ወደ ስራ ከገባ በኋላየስራ ኃላፊው ለሌላ ስራ ሲወጣ ተከትሎ እንደወጣ እና የስራ ኃላፊው ተመልሶ ሲመጣ ተጠሪም ተከትሎት እንደመጣበዚህን ወቅት ተጠሪ በስካር ውስጥ እንደነበር ወይም ይንገዳገድ እና የመጠጥ ጠረንም እንደነበረዉከዚህ የተነሳ አመልካች እንዳትሰራ በማለት አስጠንቅቆት እንደነበርሆኖም አመልካች ለስራ ሲወጣ አስፈቅዳለሁ በማለት ለመደወል በሚል የሞባይል ስልክ በመያዝ አእንደወጣተመልሶም አሰሪው ፈቅዶልኛል በማለት አምቢተኛ በመሆኑ መስራት እንደጀመረስራውን መስራት ከጀመረ ብዙም ሳይቆይ አደጋው እንደተከሰተከአደጋውም በኋላ አመልካች ወደ ተለያዩ የህክምና ቦታዎች የወሰደው እአና በመዳንም ስራ የጀመረ ስለመሆኑ ሆኖም ስራውን ከጀመረ በጊላ አንዲቀይር የተሰጠውን የማሽን ካፖስተሮችን በማጥፋቱ በፈጸመው ጥፋት ከስራ የተሰናበተ ስለመሆኑ ነው ከላይ የተረጋገጡትን ፍሬነገሮች ይዘን አግባብነት ያላቸውን ድንጋጌዎች ስንመለከት በእርግጥ በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁ አንቀጽ ን ስንመለከት አንድ አሰሪ በስራ ላይ በሰራተኛው ለሚደርስ ጉዳት ለመካስ ኃላፊነት ያለበት ስለመሆኑ ይደነግጋል ሆኖም ጉዳት የደረሰበት ሰራተኛ ሆነ ብሎ በራሱ ላይ ላደረሰው ማንኛውም ጉዳት አሰሪው ኃላፊነት እንደሌለበትበተለይም አሰሪው አስቀድሞ በግል የሰጡትን የደኅንነት መጠበቂያ መመሪያዎች በመጣስ ወይም የአደጋ መከላለከያ ደንቦችን በመጣስ ወይም አካሉን ወይም አዕምሮውን በሚገባ ለመቀጣጠር በማይችልበት ሁኔታ በመጠጥ ወይም በአደንዛዥ ፅፅ ሰክሮ በስራ ላይ በመገኘቱ የደረሰ ጉዳት በሰራተኛው ሆን ተብሎ የደረሰ ተደርጎ ስለሚወሰድ አሰሪው ለመካስ ኃላፊነት የሌለበት ስለመሆኑ በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁ አንቀጽ ሀለ ስር ተደንግጎ ይገኛል ተጠሪ ጉዳት በደረሰበት ቀን ሰክሮ በስራው ላይ የተገኘ ስለመሆኑእንዳይሰራ ተብሎ በስራ ኃላፊውም የተሰጠውን መመሪያ በመጣስ በእምቢተኝነት ወደ ስራ በመግባት ስራ የጀመረ ስለመሆነ እና በወቅቱም ይንገዳገድ የነበረ ስለመሆነ እስከተረጋገጠ ድረስ የደረሰው ጉዳት በስራ ላይ እንደደረሰ ተቆጥሮ ለደረሰው ጉዳት አሰሪውአመልካች ኃላፊነት የለበትም በማለት በክልሉ የመጀደረጃ እና ከፍተኛ ፍርድ ቤት መወሰኑ በአግባቡ ነው ከሚባል በስተቀር የተፈጸመ መሰረታዊ የህግ ስህተት ስለመኖሩ አያሳይም የክልሉ የሰበር ሰሚ ችሎትም ግራቀኙ ያልተካካዱበትን እና ተጠሪ በአመልካች ድርጅት ሰራተኛ ስለመሆኑ ተጠሪ ራሱ ባልካደበት ሁኔታ ሰራተኛ መሆኑ አልተረጋገጠም በሚልበግራቀኙ መካከል ተፈጻሚነት ያለው የህግ የአሰሪና ሰራተኛ ስለመሆኑም በላከራከረበት ሁኔታ የፍተሐብሔር ህግ ድንጋጌ በመጥቀስ እና የአመልካች ድርጅት ስራ የአደገኝነት ባሕርይ ያለው ነው በማለት አመልካች ኃላፊነት አለበት ወደ ሚለው መደምደሚያ መድረሱ አግባብነት የሌለውና መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ ተገኝቷል ባጠቃላይ በተጠሪ ላይ የደረሰው ጉዳት በስራ ላይ የደረሰ ጉዳት ያለመሆኑ ከተረጋገጡት ፍሬ ነገሮች እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች መገንዘብ የሚቻል ሆኖ እያለ የክልሉ የሰበር ሰሚ ችሎት የበታች ፍርድ ቤቶች ሰጥተውት የነበረውን ውሳኔ በመሻር አመልካች ኃላፊነት አለበት በማለት መወሰኑ አግባብነት የሌለውና መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ነው ብለናል በመሆኑም ቀጥሉ የተመለከተዉን ውሳኔ ስጥተናል ውሳኔ የደቡብ ብሔብሔህዝብሔክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍቤት የሰበር ሰሚ ችሎት በመዝቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠው ውሳኔ በፍሥሥህግ ቁ መሰረት ተሽሯል የሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝ ቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት እና የሀዋሳ ከተማ የመጀደፍርድ ቤት በመዝቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጡት ውሳኔ በፍሥሥህግ ቁ መሰረት ጸንቷል በአሁን ተጠሪ ላይ የደረሰው ጉዳት በስራ ላይ የደረሰ ጉዳት ባለመሆኑ አመልካች የደረሰውን ጉዳት ለመካስ ኃላፊነት የለበትም ብለናል በዚህ ችሎት በግራ ቀኙ ለደረሰው ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤዮ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች ሓጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ደቡብ ሪጅን ሠርከብርፃን ተክሌ ቀረበ ተጠሪ አቶ ተፈራ ሹና የቀረበ የለም መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍ ር ድ ጉዳዩ በአሰሪና ሰራተኛ መካከል የተነሳውን የስራ ክርክር የሚመለከት ነው ክርክሩ የተደመረው በይርጋ አለም ከተማ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ሲሆን ያኔ ከሣሽ የነበረው ተጠሪ በአመልካች ላይ ክስ የመሰረተው የስራ ውሌ ከሕግ ውጪ ስላቋረጠብኝ ውዝፍ ደመወዜን በመክፈል ወደስራዬ እንዲመልሰኝ ይወሰንልኝ በማለት ነው አመልካች ለክሱ በሰጠው መልስም የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያና የፍሬ ነገር ክርክር አቅርቧል አመልካች በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት ያነሳው ነጥብ ተጠሪ ወደ ስራ ልመለስ በማለት ያቀረቡት ክስ በሶስት ወር ይርጋ የሚታገድ መሆኑን የሚያሳይ ሲሆን በፍሬ ነገር ደረጃ ደግሞ የስራ ውሉ ሊቋረጥ የቻለው ተጠሪ ተመድበው በሚሰሩበት በይርጋዓለም ዲስትሪክት በለኩ ቅርንጫፍ ጣቢያ በተለያዩ ጊዜያት በእዳ ምክንያት ተቆርጦ ከተመለሰ ቆጣሪ የኤሌክትሪክ ፍጆታ ወደ ድርጅቱ መግባት የሚያስፈልገውን ክፍያ ለእራሱ አውሎ ከሕጉ ውጪ በሆነ መንገድ ከአስራ ሶስት በላይ የሆነ ቆጣሪ ለመግጠም በዲስፕሊን ጉድለት በሪጅኑ የዲስፕሊን ኮሚቴ አጣርቶ በሕብረት ስምምነትና በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሐእናመ ነው በማለት ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲል ተከራክራል ክሱን የሰማው ፍቤትም ክርክሩን ከመረመረ በኋላ ተጠሪ ለስራ የታገዱት በስራ ላይ ባጠፉት ጥፋት ነው ይህ ጥፋትም በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሐመ መሰረት የስራ ውሉን ያለማስጠንቀቂያ ለማቋረጥ የሚያስችል ነው በማለት የስራ ውሉ የተቋረጠው በሕጉ መሰረት ነው ሲል ወስኗል በሌላ በኩል ደግሞ ተጠሪ ውሳኔውን በመቃወም ለሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ በማቅረባቸው ክርክሩ በድጋሚ የተሰማ ሲሆን በመጨረሻም ናሃቤቱ በይርጋዓለም ከተማ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የተሰጠውን ውሳኔ በመሻር ተጠሪ የአስር ወር ውዝፍ ደመወዝ ተከፍሎአቸው ወደ ስራው ይመለስ በማለት ወስኗል የሰበር አቤቱታው የቀረበው በዚህ ላይ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም ተጠሪ በስራ ላይ እያሉ የአመልካችን ድርጅት ጥቅም ለግል ጥቅማቸው ማውላቸውና ማጭበርበራቸው በዲስፕሊን ኮሜቴ ተረጋግጦ እያለ ይኸው ማስረጃ በቂ አይደለም ተብሎ ተጠሪ ውዝፍ ደመወዝ ተከፍሏቸው ወደ ስራ እንዲመለሱ መወሰኑ ያላግባብ ነው የሚል ነው አቤቱታው ተመርምሮም የዲሲፕሊን ኮሜቴ ውሳኔ በቂ አይደለም ተብሎ ተጠሪ ውዝፍ ደመወዝ ተከፍሏቸው ወደ ስራ እንዲመለሱ መወሰኑ ባግባቡ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው በሰጡት የፅሑፍ መልስ የዲስፕሊን ኮሜቴ የዳኝነት ሥልጣን የሌለው አካል በመሆኑ ውሳኔው ውድቅ መደረጉ ባግባቡ በመሆኑ የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ ሊፀና ይገባል ሲሉ ተከራክረዋል አመልካች በበኩሉ የሰበር አቤቱታውን በማጠናከር የመልስ መልሱን ሰጥቷል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ከአላቸው ውሳኔዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን ለሰበር ችሎቱ ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንጻር በሚከተለው መልኩ መርምረናል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው ተጠሪ በስር ፍርድ ቤት ክስ የመሰረቱት ከአመልካች ጋር የመሰረቱት የስራ ውል ከሕግ ውጪ ተቋርጧል በሚል ሲሆን አመልካች ለክሱ በሰጠው መልስ የስራ ውሉ የተቋረጠው ተጠሪ በስራ ላይ በፈፀሙት የማጭበርበርና የእምነት ማጉደል ድርጊት ምክንያት መሆኑን ገልፆ መከራከሩንና ግራ ቀኙ ወገኖች ክርክራቸውን ይደግፉልናል የሚሏቸውን ማስረጃዎችን ማቅረባቸውን የተጠሪ ምስክሮች ቃል የስራ ውሉ ከሕጉ ውጪ መቋረጡን ለማስረዳት የማይችል መሆኑ በሁለቱም ፍርድ ቤቶች ስምምነት ያገኘ ነጥብ መሆኑን የበታች ፍርድ ቤቶች የተለያዩበት ነጥብ የአመልካች መስሪያ ቤት የሪጅን ዲስፕሊን ኮሜቴ ውሳኔ በማስረጃነት ስላላው ተቀባይት ላይ መሆኑን ነው አመልካች በዲሲፕሊን ኮሜቴው የተሰጠው ውሳኔ ተጠሪ በስራ ላይ የማጭበርበርና የእምነት ማጉደል ድርጊት መፈፃማቸውን እንደሚያስረዳ ገልፆ ይኸው የዲስፕሊን ኮሜቴ ውሳኔ የአመልካችን ክርክር የሚደግፍ መሆኑን የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ የሚያሳይ ሲሆን የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የዲሲፕሊን ኮሜቴው ውሳኔ የተጠሪን የማጭበርበር ወይም የአምነት ማጉደል ድርጊት ለማስረዳት በቂ አይደለም በማለት ውድቅ ያደረገው የኮሚቴው ውሳኔ በገልለተኛ ፍርድ ቤት የተሰጠ አይደለም በኮሜቴው ፊት የተሰሙት ምስክሮችም በፍርድ ቤት ያልተሰሙ በመሆኑ የኮሜቴው ውሳኔ ተጠሪ የአመልካችን ጥቅም ለራሳቸው ጥቅም ማዋላቸውን ወይም የማጭበርበር ድርጊት መፈፀማቸውን አያሳይም በሚል ምክንያት ነው አቤቱታው በሰበር ችሎት አንዲታይ የተወሰነው የኮሚቴው ውሳኔ በቂ አይደለም ተብሎ የሥራ ውሉ ከሕግ ውጪ ነው የተቋረጠው በማለት ውሳኔ የመሰጠቱን አግባብነት ለመመርመር ነው በዚህ መሰረትም ይህን ነጥብ ከግራ ቀኝ ወገኖች ክርክር አቤቱታ ከቀረበበት ውሳኔ እና ከሕጉ ጋር አገናዝበን መርምረናል ከላይ እንደተገለፀው አመልካች ተጠሪን ከስራ እንዲሰናበት ያደረገው ተመድበው በሚሰሩበት የይርጋዓለም ዲስትሪክት ለኩ ንዑስ ጣቢያ በተለያዩ ወቅቶች በእዳ ምክንያት ተቆርጠው ተመላሽ የተደረጉትን የኤሌክትሪክ ፍጆታ ቆጣሪዎችን ለአመልካች መግባት የነበረበት ክፍያ ለግል ጥቅሙ በማዋሉ በሕገ ወጥ መንገድ ከአስራ ሶስት የፍጆታ ቆጣሪዎች በላይ በመግጠም በአመልካች ድርጅት ጥቅም ላይ ጉዳት አድርሰዋል በማለት ሲሆን ይህ የተጠሪ አድራጎት ስለመኖሩ የዲሲፕሊን ኮሜቴው ጉዳዩን አጣርቶ በፍሬ ነገር ረገድ አረጋግጧል አመልካች የስራ ውሉን ያቋረጠው ይህን መሰረት በማድረግ እንደሆነም አላከራከረም በአሰሪና ሰራተኛ መካከል ተመስርቶ የነበረውን የስራ ውል ስለሚቋረጥባቸው ሕጋዊያን ምክንያቶች በሚመሰከት በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁ በዝርዝር ተመልክቶአል በዚህ መዝገብ ለተያዘው ክርክር አወሳሰን ተገቢነት ያለው የአዋጁ አንቀጽ ሲሆን ይህም ያለማስጠንቀቂያ የስራ ውል የሚቋረጥባቸውን ምክንያቶች በዝርዝር አስቀምጦአል ተጠሪ በአሰሪው በአመልካች ጥቅም ላይ በማጭበርበር ድርጊት ጉዳት ማድረሱ የዲሲፕሊን ኮሜቴ ውሳኔ በሰነድ ማስረጃነት ቀርቦ ተረጋግጧል በዲሲፕሊን ኪሜቴ የተሰጠ ውሳኔ በስራ ክርክር ችሎት ለሚቀርብ ክርክር በዲስፕሊን ኮሚቴ ፊት ቀርበው የመሰከሩት ምስክሮች የስራ ክርክር በሚሰማው አካል ወይም ፍርድ ቤት ፊት ቀርበው ካልተሰሙ የእነዚህን ምስክሮች ቃል መሰረት በማድረግ የተሰጠ የዲስፕሊን ኮሚቴ ውሳኔ በስራ ክርክር ጉዳይ የሰራተኛውን ጥፋት ለማስረዳት ለማስረጃነት ሊቀርብ አይገባም የሚባልበት ሕጋዊ አግባብ የለም በመሆኑም የዲሲፕሊን ኮሚቴ ውሳኔ ለማስረጃነት ሊቀርብ የሚገባ ሲሆን ይኸው የሰነድ ማስረጃ በተጠሪ ማስረጃ ያልተስተባበለ መሆኑን የክርክሩ ሄደት ያሳያል የኮሚቴው ውሳኔ ተጠሪ በስራ ላይ የማጭበርበርና በአመልካች ላይ ጥቅም ላይ ጉዳት ማድረሳቸውን የሚያረጋግጥ በመሆኑና እነዚህ ድርጊቶች ደግሞ ያለማስጠንቀቂያ የስራ ውል ከሚያቋርጡ ምክንያቶች መካከል እንደሆነ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሐ እናመ ስር ተመልክተዋል እንግዲህ ሕጉ ይህን ያሕል ግልጽ ከሆነ ከዚህ በተቃራኒ መወሰን የሚቻልበት ምክንያት አይኖርም ሲጠቃለል የስራ ውሉ የተቋረጠው በሕግ አግባብ መሆኑ ግልጽ ሆኖ ሳለ የሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍቤት በተቃራኒው መወሰኑ ውሳኔው በማስረጃ አቀባበል ረገድ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ው ሳ ኔ የሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ጥቅምት ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሽራል በአመልካች እና በተጠሪ መካከል የነበረው የስራ ውል የተቋረጠው በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ሐአናመ በመሆኑ በሕግ አግባብ ነው ብለናል ስለዚህም የይርጋዓለም መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሥራ ውሉ የተቋረጠው በሕጉ አግባብ ነው በማለት በመቁ ሰኔ ቀን ዓም የሰጠው የውሳኔ ክፍል በውጤት ደረጃ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ፀንቶአል ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፃዲ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች ሐጎስ ወልዱ ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ነጋ ዱፍሣ አዳነ ንጉሜ አመልካች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ ተስፋዬ ምንዳገኝ ቀረበ ተጠሪ ወሮ በርገኔ ኢንኮ አልቀረበም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የመንግሥት ሠራተኞች ጡረታ አዋጅ ድንጋጌዎችን በመተላለፍ የተወሰደ የጡረታ አበል ገንዘብ ይመለስልኝ በማለት አመልካች በመሠረተው ክስ መነሻነት የተደረገውን ክርክር የሚመለከት ነው ክርክሩ በተጀመረበት በደቡብ ብብሕክመንግሥት በወላይታ ዞን ከፍተኛ ፍቤት አመልካች ተጠሪን የከሰሰው በጡረታ መለያ ቁጥር ወ ተመዝግቦ ከጥቅምት ቀን ዓም ጀምሮ በየወሩ የጡረታ አበል ሲቀበል የቆየ ሲሆን በተከሰሰበት ወንጀል በመጋቢት ቀን ዓም የእድሜ ልክ ጽኑ አስራት ተፈርዶበታል ስለዚህ የጽኑ አስራት ቅጣት ከተወሰነበት በኋላ ከሕጉ ውጪ የወሰደው ገንዘብ ብር ከነወለዱ ይመልስ ዘንድ ይወሰንልኝ በማለት ነው ተጠሪ በበኩሉ ለክሱ በሰጠው መልስ የጡረታ አበሉን በኃይል አልተቀበልኩም በወንጀል ከተፈረደብኝ በኋላ ገንዘቡን የወሰድኩት ከፋዮቹ እኔ ጋ እየመጡ ስለሰጡኝ በመሆኑ የምመልስበት ምክንያት የለም በማለት ተከራክሮአል ከዚህ በኋላ ፍቤቱ የሁለቱን ወገኖች ክርክር የመረመረ ሲሆን በመቀጠልም ተጠሪ በወንጀል ተከሶ ከተፈረደበት በኋላ በሥራ ላይ ያለው የመንግስት ሠራተኞች ጡረታ አዋጅ ቁ ተጠሪ የወሰደውን ገንዘብ ለማስመለስም ሆነ ለወደፊቱ እንዳይከፈለው ለማድረግ የሚያስችል አይደለም የሚል ምክንያት በመስጠት ክሱን ውድቅ አድርጎአል በዚህ ውሳኔ ላይ ይግባኝ የቀረበለት የደቡብ ብብሕክመንግሥት ጠፍቤትም ውሳኔው ጉድለት የለበትም በማለት የአመልካችን ይግባኝ ሰርዞአል የሰበር አቤቱታው የቀረበው በዚህ ላይ ነው በበኩላችንም አመልካች ኅዳር ቀን ዓም በዛፈው ማመልከቻ ያቀረበውን አቤቱታ መሠረት በማድረግ ክርክሩን ሰምተናል አቤቱታው በሰበር ችሎቱ እንዲታይ የተደረገው የአመልካች የዳኝነት ጥያቄ በሥር ፍቤቶች ውድቅ የተደረገው በአዋጅ ቁ አንቀጽ የተቀመጠውን ድንጋጌ መሠረት በማድረግ ስለመሆን አለመሆነ ሊመረመር ይገባል በመባሉ ነው በመሆኑም ይህን ነጥብ አቤቱታው ከቀረበበት ውሳኔ እና ከሕጉ ጋር አገናዝበን መርምረናል ከሥር ጀምሮ ከተደረገው ክርክር አና ከተሰጠው ውሳኔ ይዘት መገንዘብ እንደቻልነው ተጠሪ በተከሰበበት ወንጀል ጥፋተኛ ሆኖ የተገኘው እና የቅጣት ውሳኔ የተላለፈበት በመጋቢት ቀን ዓም ስለመሆኑ አላከራከረም ቅጣቱም የአድሜ ልክ ፅነ አሥራት እንደሆነ ተመልክተናል አመልካች ክስ የመሰረተው ሦስት ዓመት አና ከዚያ በላይ ፅኑ የእሥራት ቅጣት የተወሰነበት ተጧሪ የጡረታ መብቱን ያጣ ዘንድ በመንግሥት ሠራተኞች የጡረታ ማሻሻያ አዋጅ ቁ አንቀጽ ተደንግጓል የሚል መነሻ ምክንያት በመያዝ ነው ክሱን የሰማው ፍቤት የአመልካችን ክስ ውድቅ ያደረገው ተጠሪ በወንጀል ተከሶ ቅጣቱ በተወሰነበት ጊዜ ሥራ ላይ የነበረው የመንግሥት ሠራተኞች ጡረታ አዋጅ ቁ ሥራ ላይ ያለ አይደለም ተፈፃሚነት የሌለው እና ተከሣሽ የተቀበለውን ገንዘብ ለማስመለስም ሆነ ለወደፊቱም እንዳይከፈለው ለማገድ የሚችልም አዋጅ አይደለም የሚሉትን ምክንያቶች በመስጠት ነው በበኩላችን እንዳየነው ለክርክሩ አወሳሰን በቅደም ተከተል ሊታዩ የሚገባቸው አዋጆች አዋጅ ቁ እና አዋጅ ቁ ናቸው የመጀመሪያው የመንግሥት ሠራተኞች የጡረታ ማሻሻያ አዋጅ ቁፀ ዓም በሚል የወጣው ሲሆን ተጧሪ የነበረ የመንግሥት ሠራተኛ የጡረታ መብቱ የሚያጣበትን ሁኔታ በአንቀጽ ደንግጎአል ይህ አንቀጽ የወንጀል ቅጣት የሚል ርአስ ያለው ሁኖ ይዘቱም አንድ የመንግሥት ሠራተኛ ወይም ጡረተኛ ተከሶ ጥፋተኛ መሆኑ በሕግ በተቋቋመ ፍቤት ሲረጋገጥና ቢያንስ የሦስት ዓመት ጽኑ እሥራት ቅጣት ሲወሰንበት የጡረታ መብቱን ያጣል ወይም በመከፈል ላይ ያለውን የጡረታ አበል ይቀርበታል የሚል ነው ይህ አዋጅ የወጣው ቀደም ሲል የወጣውን አዋጅ ቁ ን ለማሻሻል ሲሆን በዚህ መልክ የተሻሻለው አዋጅ ቁቁ ደግሞ ከሰኔ ቀን ዓም ጀምሮ ሥራ ላይ በዋለው የመንግሥት ሠራተኞች ጡረታ አዋጅ ቁ ተሽሮአል ተተክቶአል የሥር ፍቤት የአመልካችን ክስ ውድቅ በማድረግ የሰጠው ምክንያት ሲታይም የቀድሞውን አዋጅ በሻረው አዲሱ አዋጅ ተጧሪ የነበረ የመንግስት ሠራተኛ የጡረታ መብቱን ስለሚያጣበት ሁኔታ በሚመለከት በግልጽ ያስቀመጠው ድንጋጌ የለም የሚል መነሻ አንዳለው መገመቱ አያስቸግርም እንደሚታየው የቀድሞዎቹ አዋጆች ማለትም ቁፀም ሆነ ቁ በአዋጅ ቁ ሙሉ በሙሉ እስከተተኩ ድረስ ለተያዘው ክርክር አወሳሰን በዋቢነት ሊጠቀሱ አይችሉም በሌላ በኩል ግን እነሱን የተካው አዲሱ አዋጅ ለክርክሩ አወሳሰን ስላለው አግባብነት በሚመለከት ሊፈተሹ የሚገባቸው ድንጋጌዎችን ስለመያዝ አለመያዙ መመልከት ተገቢ እንደሆነ ልብ ሊባል ይገባል በብዙ አዋጆች እንደሚታየው አዋጅ ቁ ም የመሸጋገሪያ ድንጋጌ አለው ይህም በአንቀጽ የተቀመጠውን ሲሆን አዋጁ ከመጽናቱ በፊት ለተፈጠሩ ሕጋዊ ሁኔታዎች ቀደም ሲል ሲሰራባቸው የነበሩ ሕጎችና መመሪያዎች ተፈፃሚ እንደሚሆኑ በንዑስ አንቀጽ ባስቀመጠው ድንጋጌ አመልክቷል ቀጥለው ያሉት ንኡስ አንቀጽ እና ም በተመሣሣይ ሁኔታ አዋጁ ከመጽናቱ በፊት የነበሩ አሰራሮች እንደሚቀጥሉ ያመለክታሉ ወደያዝነው ጉዳይ ስንመለስ በአዋጅ ቁ አንቀጽ የተቀመጠው የጡረታ መብት የሚታጣበት አግባብ በአዋጅ ቁ በግልጽ አልተሻረም ይልቁንም በአዋጁ የተፈጠሩ ሕጋዊ ሁኔታዎችም ሆኑ ሲሰራባቸው የነበሩ ሕጎችና መመሪያዎች በነበሩበት ሁኔታ ተፈፃሚ እንደሚሆኑ ነው የኋለኛው አዋጅ ቁ በግልጽ ያመለከተው በወንጀል ተከሶ ሦስት ዓመት ጽኑ የእሥራት ቅጣት የተወሰነበት ተጧሪ የጡረታ መብቱን እንዲያጣ እየተደረገ እንደቁየ ግልጽ ነው የአዋጁ አስፈፃሚ የሆነው የማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ አመልካች ሥራውን ሲሠራ የቆየው የአፈፃፀም መመሪያ እያወጣ እንደሆነም ማሰቡ ተገቢ ነው በመሆኑም ተጠሪ በወንጀል ተከሶ ጥፋተኛ ሆኖ የተገኘው እና በአድሜ ልክ ጽኑ አሥራት እንዲቀጣ የተወሰነበት አዋጅ ቁ ሥራ ላይ ባለበት መሆነ አስከተረጋገጠ ድረስ የጡረታ መብቱን እንዲያጣ መደረጉ ተገቢ ነው የሥር ፍቤቶች የተሳሳተ መደምደሚያ ላይ ሊደርሱ የቻሉት ሥራ ላይ የነበረው አዋጅ ቁ በአንቀጽ ያስቀመጠውን ድንጋጌ ባለመመርመራቸው አና በአግባቡ ባለመተርጎማቸው ነው ከዚህ የተነሣም አቤቱታው የቀረበበት ውሳኔ በሕጉ አተረጓጎም ረገድ መሠረታዊ ስህተት የተፈጸመበት ነው ለማለት ችለናል ተከታዩንም ወስነናል ውሳኔ የወላይታ ዞን ከፍተኛው ፍርድ ቤት በመቁ ሰኔ ቀን ዐዐ ዓም የሰጠው ውሣኔ እና በደቡብ ብብሕክመንግስት ጠፍቤት በመቁ መስከረም ቀን ዓም የሰጠው ትእዛዝ በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት ተሽረዋል ተጠሪ የጡረታ መብቱን ካጣ በላ የወሰደው ገንዘብ ብር ሰባት ሺህ ስምንት መቶ ዘጠና ሁለት ብር ከፃያ ሰባት ሣንቲም ለአመልካች ይመልስ ብለናል ግራ ቀኝ ወገኖች ወጪና ኪሣራ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቶአል ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤመ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች ሐጎስ ወልዱ ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሣ አመልካችፁ ሜድሮክ ወርቅ ማዕድን ኃየተየግል ማህበር ነፈጅ ወርቆ ምራጭ ቀረቡ ተጠሪዎች አቶ ሰይፉ ተፈሪ በሌለበት የሚታይ ነው መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ በአዋጅ ቁጥር መሰረት በሚገዛው ግንኙነት ውስጥ ሰራተኛው ስራውን ከመልቀቁ በፊት የወሰደውን ብድር ሳይመልስ ስራውን በገዛ ፈቃዱ ሲለቅ አሰሪው ለሰራተኛው ሊከፍለው ከሚገባው የፕሮቪደንት ፈንድ ገንዘብ ቀንሶ ለማስቀረት የሚችልበትን የሕግ አግባብ የሚመለከት ነው ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪ በአሁኑ አመልካች ድርጅት ውስጥ ተቀጥረው ሲሰሩ ከቆዩ በሁዋላ በገዛ ፈቃዳቸው ስራቸውን መልቀቃቸውን ገልፀው የተለያዩ ክፍያዎች እንዲከፍሏቸው ይወሰን ዘንድ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው ተጠሪ ሊከፍሉኝ ይገባል በማለት ከዘረዘራቸው የክፍያ ዓይነቶች አንዱ የፕሮቪደንት ፈንድ ሲሆን አመልካች ለዚሁ ለተጠሪ የዳኝነት ጥያቄ በሰጠው መከላከያ መልስ ተጠሪ የፕሮቪደንት ፈንድ ተጠቃሚ መሆኑን ሳይክድ ለተጠሪ ብር ዘጠኝ ሺህ መስጠቱን ቀሪውን በተመለከተ ግን አመልካች ለተጠሪ ብድር አበድሮት እንደነበረና ብድሩን ሙሉ በሙሉ ባለመክፈሉ በመካከላቸው ባለው ስምምነት መሰረት ያስቀረው መሆኑን ጠቅሶ ልከፍለው አይገባም በማለት ተከራክራል የስር ፍርድ ቤትም በዚህ ረገድ የቀረበውን የግራ ቀኙን ክርክር መርምሮ ተጠሪ ብር መውሰዳቸውንና ከአመልካች በብድር የወሰዱት ገንዘብ መኖሩን ያለመካዳቸው ተረጋግጧል በማለት አመልካች ከተጠሪ ለአዳ መክፈያነት ያስቀረውን የፕሮቪደንት ፈንድ ቀሪ ለመክፈል ሊገደድ አይገባም በማለት ወስኗል በዚህ ውሳኔ ተጠሪ ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ የፕሮቪደንት ፈንድ ከደመወዝ ጋር ጥብቅ ቁርኝት ካላቸው ክፍያዎች አንዱ መሆኑን ገልጾና ያለተጠሪ ስምምነት ደግሞ አሰሪ የሆነው አመልካች ለአዳ መክፈያነት የፕሮቪደንት ፈንድ ቆርጦ ለማስቀረት የማይችል ስለመሆኑ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ስር የተመለከተ መሆኑን በዋቢነት ጠቅሶ አመልካች ቀሪ የፕሮቪደንት ፈንድ ክፍያ ብር አስራ አንድ ሺህ ብር ለተጠሪ ይክፈላቸው በማለት የስር ፍርድ ቤት በዚህ ረገድ የሰጠውን የውሳኔ ክፍል ሽሮታል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም ተጠሪ በድርጅቱ ሕብረት ስምምነትና በብድር ፖሊሲ መሰረት የወሰዱትን ብድር ሳይከፍሉ ስራውን በገዛ ፍቃዳቸው ከመልቀቃቸውም በላይ ብድሩ መኖሩንና ስምምነት መኖሩንም ሳይክዱ አመልካች ከፕሮቪደንት ፈንድ ቆርጦ እዳውን ማስቀረት አይችልም ተብሎ መወሰኑ የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌን ይዘት የግራ ቀኙን ክርክርና የፍርድ ቤቱ ውሳኔ በድርጅቱ የብድር ፖሊሲ ላይ ሊያስከትል የሚችለውን አሉታዊ ተፅእኖ በአግባቡ ባላገናዘበ መልኩ ነው በማለት ውሳኔው እንዲሻር ዳኝነት መጠየቁን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም ተጠሪ ከስራ ስንብቱ በፊት የነበረበትን እዳ ከፕሮቪደንት ፈንድ ላይ ሊቆረጥሊቀነስ አይገባውም በማለት በይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የመወሰኑን አግባብነት ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው ባለመቅረባቸው ጉዳዩ በሌሉበት እንዲታይ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ ከተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የአመልካችን የሰበር አቤቱታ ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው ተጠሪ ከአመልካች ጋር የመሰረቱትን የስራ ውል ግንኙነት ያቋረጡት በገዛ ፈቃዳቸው መሆኑን የስራ ውሉ ከመቋረጡ በፊት ደግሞ በሰራተኝነታቸው ከአሰሪው በተሰጣቸው መብት መሰረት ብድር ወስደው ብድሩን አንደተጠቀሙና አዳውን ሙሉ በሙሉ ሳይከፍሉ የስራ ስንብት ጥያቄን ያቀረቡ መሆኑን ብድሩ ያለባቸው መሆኑንም ደግሞ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በተደረገው ክርክር ያመኑ መሆኑ መረጋገጡን እንዲሁም የብድሩ መሰረትም በአሰሪው ድርጅት ውስጥ ያለው የሕብረት ስምምነት እና የብድር ፖሊሲ መሆኑ አከራካሪ ያለመሆኑን ነው ከፍ ሲል እንደተገለፀው የአሁኑ ተጠሪ ዕዳ የለብኝም በሚል ያቀረበው ክርክር የለም ተብሎ በስር ፍርድ ቤት የታለፈ ስለሆነ አመልካች አእዳው የተጠሪ መሆን ያለመሆኑን ሌላ ክስ እንዲመሰረት የሚጠበቅበት ሕጋዊ ምክንያት የለም የአዋጁ አንቀጽ በሕብረት ስምምነት በተወሰነው መሠረት ከሠራተኛው ደመወዝ ላይ መቀነስ አንደሚቻል የሚያስረዳ ሲሆን የፕሮቪደንት ፈንድ ከደመወዝ ጋር ጥብቅ ቁርኝነት ያለው የክፍያ ዓይነት ነው ቢባል እንኳ ተጠሪ አዳ ያለባቸው ስለመሆኑ በክርክሩ ሂደት ባልካዱት ሁኔታ ሌላ ግልጽ ስምምነት የሚያስፈልግበት ሕጋዊ ምክንያት የለም በመሆኑም ተጠሪ ከአመልካች ድርጅት የወሰዱትን የብድር ገንዘብ ሳይመልሱ በገዛ ፈቃዳቸው ስራቸውን በለቀቁበትና እዳው መኖሩንም በስራ ክርክር ችሎት ባመኑበት ሁኔታ እዳውን ከፕሮቪደንት ፈንድ ቆርጦ ለማስቀረት ሌላ ግልጽ የሆነ ስምምነት ያስፈልግ ነበር ተብሎ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የተሰጠው ውሳኔ በክርክሩ ሂደት የተረጋገጡትን ፍሬ ነገሮችን ከድንጋጌው መንፈስ እና ይዘትጋር ያላገናዘበ በመሆኑ ተቀባይነት የሌለው ሁኖ አግኝተናል በአጠቃላይ በዚህ ጉዳይ የአሁኑ ተጠሪ የወሰደውን የብድር ገንዘብ ሙሉ በሙሉ ሳይመልሱ ስራውን በገዛ ፈቃዳቸው በለቀቁበትና እዳውም የሚመለከታቸው መሆኑን በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በተደረገው ክርክር በአመኑት ሁኔታ ከፕሮቪደንት ፈንድ አዳውን ቀንሶ ለማስቀረት ግልጽ ስምምነት የለም ተብሉ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት መወሰኑ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ስር የተመለከተውን የድንጋጌውን መንፈስ ከአመልካች ድርጅት የሕብረት ስምምነት እና የብድር ፖሊሲ ጋር ባለገናዘበ መልኩ በመሆኑ ውሣኔው መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ ተገኝቷል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ የፌከፍተኛ ፍርድ ቤት በኮመቁ በዐ ዓም የተሰጠው ውሳኔ በፍሥሥሕግ ቁ መሰረት ተሽራል በፌየመጀደረጃ ፍርድ ቤት በኮመቁ በ ዓም የተሰጠው ውሳኔ በፍሥሥሕግ ቁ መሰረት ጸንቷል አመልካች ከተጠሪው ፕሮቪደንት ፈንድ በዕዳው ምክንያት ቀንሶ የወሰደውን ገንዘብ ሊመልስ አይገባም ብለናል በዚህ ፍቤት ለተካሄደው ክርክር ግራ ቀኙ ወጪያቸውን በየራሳቸው ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤመ የሰመቁዐዐ ግንቦት ቀን ዓም ዳኞችፁ ተሻገር ገስላሴ አልማዉ ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሣ አዳነ ንጉሴ አመልካች ግዮን ኢንዱስትሪያልና ኮሜርሺያል ኃየተየግል ማህበርነፈጅ ያሬድ ወርቅዬ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ኃይሉ ናርዬ ጠበቃ ገእግዚአብሔር ኪዳኔ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍ ር ድ ጉዳዩ በአዋጅ ቁጥር መሠረት የሚስተናገደውን የግል የስራ ክርክር የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪ ባሁኑ አመልካች ላይ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው ተጠሪ ከአመልካች ጋር የመሰረቱት የስራ ግንኙነት ውል ከሕግ ውጪ የተቋረጠባቸው መሆኑን ገልፀው የተለያዩ ክፍያዎች እንዲከፈሏቸው ይወሰን ዘንድ ዳኝነት ጠይቀዋል የአሁኑ አመልካች ለክሱ በሰጠው መልስም ከተጠሪ ጋር የስራ ውል ግንኙነት ስለመኖሩ ሳይክድ የስራ ውሉ የተቋረጠው ተጠሪ ሲያሽከረክሩ በነበሩት በአመልካች ድርጅት ንብረት ላይ በግጭት ጉዳት ያደረሱ በመሆኑ ነው በማለት ስንብቱ ሕጋዊ ነው ሲል ተከራክራል ጉዳዩ በዚህ መልክ የቀረበለት የስር ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ሰምቶ ጉዳዩን በመመርመር ተጠሪ ጉዳት አድርሷል በማለት አመልካች የሚከራከረው የአመልካች ድርጅት እህት ኩባንያ የሆነው የግዮን ጋዝ ኃየተየግል ማህበር ንብረት በሆነው ተሽከርካሪ ላይ መሆኑ መረጋገጡን ተጠሪ የስራ ቅጥር ውል የፈፀሙት ከአመልካች ጋር እስከሆነ ድረስ የአመልካች ድርጅትና የግዮን ጋዝ ኃየተየግል ማህበር ባለቤት አንድ መሆን ድርጅቶቹ የራሳቸው ሕጋዊ ሰውነት ያላቸው እስከሆነ ድረስ በአመልካች ድርጅት ንብረት ላይ ተጠሪ ጉዳት አድርሰዋል ለማለት የማያስችል መሆኑን በምክንያትነት ይዞ የአመልካች እርምጃ ሕገወጥ ነው በማለት ደምድሞ ለተጠሪ የተለያዩ ክፍያዎች ሊከፈላቸው ይገባል በማለት ወስኗል በዚህ ውሣኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኙን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርቦ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ የስር ፍርድ ቤት ውሣኔ ሙሉ በሙሉ ፀንቷል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሣኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሠበር አቤቱታ መሠረታዊ ይዘትም የበታች ፍርድ ቤቶች አመልካች ከእህት ኩባንያው ለስራ ተከራይቶ ሲጠቀም በነበረው ተሽከርካሪ ተጠሪ ጉዳት ያደረሱ ሁኖ እያለ ኩባንያዎቹ የተለያየ የሕግ ሰውነት ያላቸው ናቸው በማለት ስንብቱን ሕገወጥ ነው በማለት መወሰናቸው ያላግባብ ነው የሚል ነው የሰበር አቤቱታው ተመርምሮም ተጠሪን የቀጠረውና ጉዳት የደረሰበት ተሽከርካሪ የአመልካች ድርጅት ሆኖ እያለ በአመልካች ድርጅት የደረሰ ጉዳት የለም ተብሎ ስንብቱ ሕገወጥ ነው የተለያዩ ክፍያዎች ለተጠሪ ይፈጸሙ ተብሎ መወሰኑ በአግባቡ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው ግራ ቀኙ በጽሑፍ አንዲከራከሩ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሣኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካች ድርጅት የተጠሪ ቀጣሪ ተጠሪ ጉዳት አደረሰ የተባለበት ተሽከርካሪ ደግሞ የአመልካች ድርጅት ባለቤት የሆኑት ግለሰብ ባለቤት የሆኑበት ሁኖ ጉዳቱ ደረሰ በተባለበት ጊዜ አመልካች ድርጅት ተሽከርካሪውን ለራሱ ጥቅም በመገልገል ላይ በነበረበት ሁኔታ ተጠሪ ግጭት ያደረሱ ስለመሆኑ በፍሬ ነገር ደረጃ የተረጋገጠ ስለመሆኑ የክርክሩ ሂደት የሚያሳይ መሆኑን ነው በመሰረቱ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የህግ ሰውነት ያለው ሲሆን በዚህ ሕጋዊ ችሉታ የመከሰስም ሆነ የመከሰስ ችሎታ ይኖረዋል አንድ የተፈጥሮ ሰው ከአንድ በላይ ኃየተወሰነ የግል ማህበሮች ባለቤት ሁኖ መገኘት በአንዱ ድርጅት ውስጥ ያለ ሰራተኛ በሌላኛው እህት ድርጅቱ ንብረት ላይ ለሚያደርሰው ጉደት በሌላኛው ድርጅት ውስጥ በሕጉ አግባብ የተቀጠረውን ሰራተኛ በድርጅቱ ንብረት ላይ ጉዳት አድርሰፃል በማለት የስራ ውሉን በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሸ መሠረት ያለማስጠንቀቂያ ለማቋረጥ የሚስችለው ሕጋዊ ምክንያት አይደለም በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሸ መሠረት የስራ ውሉን ያለማስጠንቀቂያ አሰሪው ሊያቋርጥ የሚችለው ሰራተኛው በአሰሪው ንብረት ወይም ከድርጅቱ ስራ ጋር በቀጥታ ግንኙነት ባለው ማናቸውም ንብረት ላይ ሆነ ብሎ ወይም በከባድ ቸልተኝነት ጉዳት ማድረሱ ሲረጋገጥ ነው ይህ ድንጋጌ ከያዛቸው ቁም ነገሮች ውስጥ የአሰሪው ንብረት እና ከድርጅቱ ስራ ጋር ቀጥታ ግንኙነት ባለው ማናቸውም ንብረት የሚሉት ሐረጎች ይገኙበታል ስለዚህ ጉዳት ደርሷል ለማለት መሟላት ካለባቸው ነገሮች አንዱ ንብረቱ የአሰሪው መሆኑና በቀጥታ ከድርጅቱ ስራ ጋር የሚገናኝ መሆኑ ነው አሰሪ ማለት ደግሞ አንድ ወይም ከአንድ በላይ የሆኑ ሰዎችን በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ በተመለከተው መሠረት ቀጥሮ የሚያሰራ ግለሰብ ወይም ድርጅት ስለመሆኑ በተጠቃሹ አዋጅ አንቀፅ ስር ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ ነው በዚህ መሠረት የአሰሪና ሰራተኛ ግንኙነት ተፈጥሯል ሊባል የሚችለው የስራ ወሉ በአዋጁ አንቀጽ መሠረት ሲመሰረት መሆኑንና በዚህ አግባብ የስራ ውሉ መመስረቱ ከተረጋገጠ የስራ ውል ግንኙነት በሕጉ አግባብ የሚገዛው ይህንኑ ውል በመሰረቱት ሰዎች መካከል ብቻ ይሆናል የስራ ውል ግንኙነት በሌላቸው ሰዎች መካከል የአዋጅ ቁጥር ተፈፃሚ የሚሆንበት ምክንያት የለም ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስ አመልካች ተጠሪ ጋር የስራ ውል ግንኙነት መመስረቱ የተካደ ጉዳይ አይደለም አመልካች ተጠሪን ማሰናበቱን ሕጋዊ ነው በማለት የሚከራከረው የግዮን ጋዝ ኃየተየግል ማህበር የሆነ መኪና ላይ በግጭት ምክንያት ጉዳት አድርሰዋል በማለት ነው ይሁን እንጂ ተጠሪ ከዚህ የተሽከርካሪው ባለቤት ከሆነው ድርጅት ጋር የፈፀሙት የቅጥር ውል የሌለ ሲሆን ተሽከርካሪውን አመልካች ለስራ ምክንያት ተኮናትሮ ሲጠቀምበት የነበረ ወይም ንብረቱ ከድርጅቱ ስራ ጋር ቀጥታ ግንኙነት የነበረው ስለመሆኑ በፍሬ ነገር ደረጃ ያልተረጋገጠ ነጥብ ነው እንዲህ ከሆነ አመልካች ድርጅት ተጠሪ በሌላ ድርጅት ንብረት ላይ ጉዳት አድርሰዋል በማለት በአዋጅ ቁጥር መሠረት የተመሰረተውን የስራ ግንኙነት ውል ለማቋረጥ የሚስችል አይደለም በመሆኑም የበታች ፍርድ ቤቶች ተጠሪ የስራ ውሉን ከአመልካች ጋር መመስረታቸውንና ጉዳት ደርሶበታል የተባለው ተሽከርካሪም የአመልካች ድርጅት ባለቤት የሆኑት ግለሰብ የሆኑበት ግዮን ጋዝ ኃየተየግል ማህበር መሆኑን በማረጋገጥ ስንብቱ ሕገወጥ ነው በማለት የሰጡት ውሣኔ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና ሸ እና በንግድ ሕጉ ኃላፊነታቸው የተወሰነ የግል ማህበራት ስላላቸው ሕጋዊ ችሎታን በተመለከተ የተደነገጉትን ድንጋጌዎችን ያገናዘበ ነው ከሚባል በስተቀር መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ፈጽመዋል ለማለት የሚያስችል ሁኖ አልተገኘም በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሳ ኔ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር የካቲት ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ጥቅምት ቀን ዐዐ ዓም የፀናው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ጸንቷል የአመልካች እርምጃ ሕገወጥ ነው ተብሎ ለተጠሪ የተለያዩ ክፍያዎች እንዲከፈሉ መወሰኑ ባግባቡ ነው ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል ትዕ ዛዝ በዚህ ችሎት መጋቢት ዐ ቀን ዐዐ ዓም ተሰጥቶ የነበረው አግድ ተነስቷል ይፃፍ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፃዲ የሰመቁ ሰኔ ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፊሳ አዳነ ንጉሴ አመልካችፁ ሳሳካዋ ግሎባል ፕሮጀክት ነፈጅ ባልቻ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ሸዋድንበር ደቻሳ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ለዚህ የሰበር ክርክር መነሻ የሆነው ጉዳይ የተጀመረው በአደአ ወረዳ ፍርድ ቤት ሲሆን የአሁኑ የሰበር ተጠሪ ከሳሽ አመልካች ደግሞ ተከሳሽ ነበር ክሱም ተከሳሽ ከህግ ውጪ የስራ ውሌን ስላቋረጠብኝ የተለያዩ ክፍያዎችን በድምሩ ብር እንዲከፍል ይወሰንልኝ የሚል ነው ተጠሪው በበኩሉ ባቀረበው የመደመቃወሚያ ተከሳሽ ድርጅት ለትርፍ ያልተቋቋመ በመሆኑ ክሱ በአዋጅ ቁጥር በአንቀጽ መ መሰረት ውድቅ ሊሆን ይገባል ብሏል የወረዳው ፍርድ ቤትም ተከሳሽ ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት በመሆኑ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት የተከሳሽ ተቃውሞ ተቀባይነት ያለው ነው በማለት የከሳሽን ክስ ውድቅ አድርጓል ጉዳዩ በይግባኝ የቀረበለት የምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በበኩሉ በመልስ ሰጪና በኢትዮጵያ መንግስት መካከል የተፈጸመው ውል አንቀጽ እንደሚገልጸው ድርጅቱ ለትርፍ ያልተቋቋመ ቢሆንም ባለሙያዎችን ሲያሰራ የቅጥር ውል የሚፈጽመው በኢትዮጵያ ህግ መሰረት እንደሆነ በውሉ በግልጽ ተጠቅሷል እንደመልስ ሰጪ ያሉ ድርጅቶች የሚመሩበትን ደንብ የሚንስትሮች ምቤት እስካላወጣ ድረስ ደግሞ ሰራተኞቹ የሚተዳደሩት በአዋጁ መሰረት ይሆናል በመልስ ሰጪውና ይግባኝ ባይ መካከል በተመሰረተው የቅጥር ውል መነሻ ይግባኝ ባይ ደመወዝ እየከፈለ ሲያሰራ መቆየቱ የታመነ ሲሆን በዚሁ የቅጥር ውል መሰረት ለይግባኝ ባይ መፈጸም የሚገባውን ግዴታ አለመፈጸሙ ተገቢነት የለውም በሚል የወረዳውን ፍርድ ቤት ትእዛዝ በመሻር በፍሬ ነገሩ ላይ አከራክሮ እንዲወስን ክርክሩን በፍሥሥህቁ መሰረት የመለሰው ሲሆን የክልሉ ሰበር ሰሚው ችሎትም በከፍተኛው ፍርድ ቤት ውሳኔ ላይ የተፈጸመ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የለውም በማለት የአመልካችን የሰበር አቤቱታ ውድቅ አድርጓል የአሁኑ አመልካችም በከፍተኛውና በክልሉ ጠፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ ላይ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ተፈጽሟል በሚል የሰበር አቤቱታውን ለዚህ ችሎት ያቀረበ ሲሆን በዋናነት የጠቀሰው የቅሬታ ነጥብም ሲጠቃለል አመልካች ድርጅት ከኢትዮጵያ መንግስት ጋር እኤአ ዲሴንበር በተፈረመ ስምምነት የተቋቋመ ሲሆን በዚሁ ስምምነት አንቀጽ መሰረት ለትርፍ ያልተቋቋመ ፕሮጀክት በመሆኑ በአዋጅ አንቀጽ መ መሰረት በዚህ አዋጅ ሊከሰስ አይገባም በሚል ያቀረብነውን መቃወሚያ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ባለመቀበል ከተከራከርንበት ጭብጥ በመውጣት ጉዳዩ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ለ መሰረት መርምሮ ያቀረብነውን የመደመቃወሚያ ውድቅ ማድረጉና የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎትም ይህንኑ ማጽናቱ ተቀባይነት የለውም የሚል ነው ተጠሪው በበኩሉ በሰጠው መልስ አመልካች በአዋጁ ልዳኝ አይገባም ይበል እንጂ ክልከላው በሚንስትሮች ምቤት በሚወጣው ደንብ ሽፋን ስለማግኘቱ ያስረዳው ነገር የለም። ወይስ አይቻልም የሚለው ነጥብ በጭብጥነት ሊታይ የሚገባው ሁኖ አግኝቶታል በመሰረቱ የውርስ አጣሪ መሆን የሚችለው ያለኑዛዜ ወራሽ የሆነ ሰው ይህም ልጅ ልጅ ከሌለ ወላጅ ወንድም እህት በኑዛዜ ጠቅላላውን የሟች ንብረት እንዲወርስ ኑዛዜ የተደረገለት ሰው አካለመጠን ያልደረሱ ወይም በህግ የተከለከሉ ህጋዊ ወራሾች ሞግዚት በወራሾች ስምምነት የሚመረጥ ሰው ወራሾች ካልተስማሙ በፍቤት የሚመረጥ ውርስ አጣሪ ወይም በኑዛዜ የሚመረጥ የውርስ አጣሪ ነው የውርስ አጣሪው ዋና ዋና ስራዎች ደግሞ ሟቹ አንድ ኑዛዜ ትቶ እንደሆነ መፈለግ ወራሾቹ እነማን እንደሆኑ መለየት የውርስ ሀብት ማስተዳደር መክፈያቸው የደረሰውን የውርስ ሀብቶች መቀበል እዳዎችን መክፈል ሟች በኑዛዜው ያደረጋቸውን ስጦታዎች ኑዛዜው ተቀባይነት ያገኘ ከሆነ መክፈልና የሟች ኑዛዜ እንዲፈፀም አስፈላጊውን ሁሉ ማድረግ ሟች ኑዛዜ ያልተወ ከሆነ የሟች ያለኑዛዜ ወራሾችን በመለየት የኑዛዜውን ድልድል እንዴት እንደሆነ ለወራሾች ማሣወቅ እና በአጠቃላይ ሌሎች ስራዎችን ከፍብህቁጥር ድረስ ያሉትን አንደ አግባብነታቸው መስራት ነው በዚህ መልኩ በሕጉ የተሰጡትን ስራዎች የሚያከናውን የውርስ አጣሪ የስራውን አገልግሎት ዋጋ የሚያገኝበት አግባብም በፍብሕቁጥር ስር ተደንግጓል በዚህ ድንጋጌ መሠረት አጣሪው በሟቹ በተወሰኑት ሁኔታዎች ውለታዎች መሠረት ወይም በወራሾቹ ወይም በዳኞቹ መካከል በተደረገ ስምምነት የሚሰራው ሥራ የሚያረጋግጥለት ከሆነ አንድ የአገልግሉት ዋጋ ለማግኘት መብት ያለው ስለመሆኑ ተደንግጓል ከዚህ ድንጋጌ ይዘት መገንዘብ የሚቻለው የአጣሪው የአገልግሎት ዋጋ ሊወሰን የሚችለው አጣሪው ከሟች ወይም ከዳኞች መካከል በሚደርገው ስምምነት ሁኖ የሚሰራው ስራ አረጋጋጭ ሁኖ ሲገኝ መሆኑን ነው በመሆኑም የሥምምነቱ መኖር ብቻውን አሳሪ የሚሆንበት አግባብ የሌለ ሲሆን የማጣራቱ ስራ ክብደቱ ውስብስብነቱ ከወሰደው ጊዜና ድካም አንፃር እየታየ የአገልግሎት መጠኑ የሚወሰን መሆኑንና ይህም ለፍርድ ቤቱ በሕጉ የተሰጠ ስልጣን መሆኑን የድንጋጌው መንፈስና ይዘት ከውርስ ማጣራት ስራ መሰረታዊ ዓላማ ጋር ተዳምሮ ሲታይ የሚያስገነዝበን ጉዳይ መሆኑን መገንዘብ የምንችለው ሁኖ አግኝተናል አመልካች ለክርክራቸው መሰረት ያደረጉት ስምምነቱን መኖሩንና የፍብሕቁጥር ድንጋጌን ሲሆን በእርግጥ በሕግ አግባብ የተቋቋሙ ውሎች ሁሉ በተዋዋይ ወገኖች መካከል የሕግን ያህል አስገዳኝነነት ኃይል ያላቸው መሆኑን ተጠቃሹ ድንጋጌ የሚያሳየን ጉዳይ ሁኖ ይህ ድንጋጌ ከፍብሕቁጥር አና ድንጋጌዎች ጋር ተጣምሮ ሲታይ የስምምነቱ መኖር ብቻውን ስምምነቱ ሕጋዊ ጥበቃ እንዲደረግለት የሚያደርግ ሲሆን ስምምነቱ የውርስ ማጣራቱ ስራው ክብደቱና ውስብስብነቱ እየታየ የአጣሪው የአገልግሎት ዋጋ መጠን በፍርድ ቤት የሚወሰንበት ሕጋዊ አግባብ ያለ ከመሆኑ ጭምር ሲታይ የአመልካች ክርክር ሕጋዊ መሠረት የሌለው መሆኑን የሚያስገነዝብ መሆኑን የሚያሳይ ነው በተያዘው ጉዳይ የስምምነቱ መኖር ያለመኖር በራሱ ክርክር ያስነሳ ከመሆኑም በተጨማሪ ከወራሾች መካከል ሁለቱ ስምምነቱ ላይ ፈቃዳቸውን ያልገለፁ መሆኑ በፍሬ ነገር ደረጃ ፍሬ ነገርን ለማጣራትና ማስረጃን ለመመዘን ሥልጣን ባላቸው የስር ፍርድ ቤቶች በሚገባ የተረጋገጠ ጉዳይ ሲሆን እስከዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት በቀረበው ክርክርም ስምምነቱ መኖሩን ያመኑት የተወሰኑት ተጠሪዎች ብቻ መሆናቸው የውርስ ንብረቱ ክፍፍሉ አስከሚፈፀም ድረስ አንደ አንድ የተለየ ንብረት የሚቆጠርና ሳይነጣጠል የሚቆይ ስለመሆኑ በፍብሕቁጥር ዐዐ ድንጋጌ ከተቀመጠው መርህ እና የውርስ አጣሪውን የአገልግሎት ዋጋ ለመቀነስ ፍርድ ቤት በሕጉ ስልጣን የተሰጠው ከመሆኑ አንፃር ሲታይ ከወራሾች መካከል የተወሰኑት ስምምነት ማድረጋቸው የውርስ አጣሪውን የአገልግሎት ዋጋ መጠኑን በግል ለያይቶ መወሰን የግድ አስፈላጊ ነው ብሉ ለመደምደም የማያስችል ነው አመልካች ከውርስ ንብረቱ ተገኘ ከተባለው ብር ውስጥ ይገባኛል ያሉት የተጋነነ እና ከወራሽነት የማይተናነስ መሆኑን የስር ፍርድ ቤት ግምት የወሰደበት ሲሆን አመልካች በዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት የስራውን አድካሚነት እና በራሳቸው ጥረት የተነሳ ከውርስ ንብረቱ ይፈለጋል ተብሎ በግብር አስገቢው መስሪያ ቤት ተጥሎ የነበረውን የግብር መጠን ማስቀረታቸውን በንብረት ጥበቃ ወቅትም የፈፀሙትን ተግባር ሁሉ በመዘርዘርና በምክንያትነት በመጥቀስ ክፍያው የተጋነነ ነው ሊባል የሚችል አይደለም በማለት ያቀረቡት ክርክር የፍሬ ነገር ክርክር በመሆነ ከኢፌዲሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ ዐሀ እና አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌዎች አንጻር ሲታይ በዚህ ችሎት ሊጣራና ሊመዘን የሚችል ካለመሆኑም በላይ በፍብሕቁጥር ድንጋጌ መሠረት ለስር ፍርድ ቤት ከተሰጠው ፈቃድ ስልጣን አንጻር ተቀባይነት ሊሰጠው የሚችል ሁኖ አልተገኘም በአጠቃላይ የአጣሪው የአገልግሎት ዋጋን በተመለከተ በተወሰኑት ወራሾችና በአጣሪው መካከል ስምምነት ቢኖርም በክርክሩ የተረጋገጡትን የተለያዩ አሳማኝ ምክንያቶችን በመያዝ ፍርድ ቤት የአገልግሎት ዋጋ መጠኑን ለመቀነስ የሚችል መሆኑን የፍብሕቁጥር ድንጋጌ ይዘትና መንፈስ የሚያሳይ በመሆኑና በተያዘው ጉዳይም በዚህ አግባባም የአጣሪው የአገልግሎት ዋጋ መጠን የተወሰነ በመሆኑ በውሣኔው ላይ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል ማለት አልተቻለም በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ው ሣ ኔ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሐምሌ ቀን ዐዐ ዓም ተሰጥቶ በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር መጋቢት ቀን ዐዐ ዓም በትዕዛዝ የጸናው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ፀንቷል በፍርድ ቤት የተሾመ የውርስ አጣሪ የአገልግሎት ዋጋን በተመለከተ አጣሪው የሚሰራው ስራ የሚያረጋግጥለት መሆኑን በመመርመር ፍርድ ቤት የመቀነስ ስልጣን አለው ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፃዲ የሰመቁ ሕዳር ቀን ዓም ዳኞችፁ ተገኔ ጌታነህ ሓጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች አቶ ፍቅሬስላሴ እሽቴ ተጠሪ ወሮ ዋጋዬ ጋይም መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍ ር ድ ጉዳዩ የባልና ሚስት የጋራ ንብረት ክፍፍል ጥያቄን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተደመረው በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የአሁኗ ተጠሪ በአመልካች ላይ ሚያቪያ ቀን ዓም በመሰረቱት ክስ መነሻ ነውየክሱ ይዘትም ከአመልካች ጋር ከ ዓም ጀምሮ ተጋብተው ሲኖሩ በቦሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ክልል ውስጥ የቤት ቁጥር የሆነውን ቤት በጋራ እንዳፈሩ አንዲሁም ከረዥም ጊዜ ጀምሮ ተለያይተው በመኖራቸው የተነሳ ጋብቻቸው በራሱ ጊዜ እንደፈረሰ ገልጸው በጋብቻ ወቅት በጋራ አፈራነው ያሉትን ቤት በተመለከተ የክፍፍል ውሳኔ እንዲሰጥላቸው ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነውየአሁኑ ተጠሪ ለክሱ በሰጡት መልስም ከተጠሪ ጋር ጋብቻ መስርተው የቆዩ መሆኑ የማይካድ መሆኑንቤቱን ግን በጋብቻ ወቅት በጋራ ስለመፈራቱ ተጠሪ ያቀረቡት ማስረጃ የሌለ መሆኑንቀደም ብሎ ፍርድ ቤት ቀርቦ በነበረው ጉዳይም በፍቺ ጥያቄው ላይ የተሰጠ ውሳኔ የሌለ መሆኑንና አመልካችና ተጠሪ ሳይራራቁ እየተጠያየቁ እንደሚኖሩ እንዲሁም ግራ ቀኙ ተነጋግረው በግል መፍትሄ ለጉዳዩ ለመስጠት እንደሚችሉ ገልፀው ተከራክረዋልጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክር መርምሮና ቤቱን በተመለከተ ከሚመለከተው አካል ማጣሪያ ማስረጃ እንዲቀርብ ከአደረገ በሁዋላ አመልካችና ተጠሪ ጋብቻ የመሰረቱት ጥር ቀን ዓም መሆኑንአከራካሪው ቤት የተሰራው ደግሞ በ ዓም መሆኑን መረጋገጡንአመልካች ቤቱን ከተጠሪ ጋር ጋብቻ ከመፈጸሙ በፊት ወይም ተለያይተው መኖር ከጀመሩ በሁዋላ ያፈሩት ስለመሆኑ ያላስረዱ መሆኑ መረጋገጡን በመዘርዘር ቤቱ የጋራ ነው በማለት እኩል እንዲካፈሉ ሲል በሕጉ የተመለከተውን የአከፋፈል ሥርዓት በመግልጽ ወስኗል በዚህ ውሳኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኙን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቢያቀርቡም ይግባኛቸው በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሰርዞባቸዋልየአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነውየአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም አመልካችና ተጠሪ ለረዥም አመታት ተለያይተው የኖሩ በመሆኑ የፍቺ ውሳኔ አይሰጥም ተብሎ በስር ፍርድ ቤት በመቁጥር ውሳኔ ከተሰጠ በሁዋላ የፍቺ ውጤት የሆነው ንብረት ላይ ግን ክፍፍሉ ይቀጥላል ተብሎ መወሰኑ ያላግባብ ነው በማለት ጉዳዩ በይርጋ የሚታገድ ነው ተብሎ እንዲወስንላቸው ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነውአቤቱታው ተመርምሮም በአመልካችና በተጠሪ መካከል በመቁጥር ላይ ጋብቻ የለም ተብሎ ተወስኖ እያለ በዚሁ ጉዳይ የፍቺ ውጤት የሆነው የንብረት ክፍፍል በተጠሪ በኩል በመቅረቡ ምክንያት የስር ፍርድ ቤት የቤት ቁጥር የሆነ የጋራ ሃብት ነው በማለት አኩል እንዲካፈሉ ሲል የመወሰኑን አግባብነት ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሉቱ እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው ግራ ቀኙ በጽሑፍ እንዲከራከሩ ተደርጓልከዚኅም በኋላ ተጠሪ በክርክር ላይ እንዳሉ ከዚህ አለም በሞት መለየታቸው በመገለፁ ለወራሾቻቸው በጋዜጣ ጥሪ የተደረገላቸው ቢሆንም አልቀረቡምእንዲሁም የስር ፍርድ ቤት የመቁጥር ቀርቦ የግራ ቀኙ ክርክር እንዲታይ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ሰሚ ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንጻር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካችና ተጠሪ በ ዓም ጋብቻ ፈፅመው አከራካሪው ቤት በ ዓም የተሰራ መሆኑንአከራካሪውን ቤት አመልካች ከጋብቻ በፊት የሰሩት ወይም ከተጠሪ ጋራ በስምምነት ተለያይተው መኖር ከጀመሩ በሁዋላ ያፈሩት ንብረት ስለመሆኑ ያቀረቡት ማስረጃ የሌለ መሆኑንተጠሪ በስር ፍርድ ቤት በመቁጥር በሆነው የፍቺ ጥያቄ አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ ሁዋላ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን መርምሮ ግራ ቀኙ ተለያይው መኖር ከጀመሩ ረዥም ጊዜ መሆኑ መረጋገጡን በምክንያትነት በመያዝ ጋብቻው በራሱ ጊዜ የፈረሰ በመሆኑ የፍቺ ጥያቄ የሚቀርብበት ጉዳይ አይደለም በማለት ጥቅምት ቀን ዓም በዋለው ችሎት መወሰኑንከዚህም በሁዋላ ተጠሪ የጋራ ንብረት ነው ያሉትን አከራከሪውን ቤት ለመካፈል ይወሰንላቸው ዘንድ የንብረት ክፍፍል ጥያቄ በሌላ መዝገብ በመቁጥር በሆነው ለስር ፍርድ ቤት አቅርበው አመልካች እንዲቀርቡ ተደርጎ ግንቦት ቀን ዓም ፅፈው ባቀረቡት የመከላከያ መልስ የፍቺ ውሳኔ በሌለበት ሁኔታ የንብረት ክፍፍል የሚቀርብበት አግባብ የለም በማለት መከራከራቸውን ነውበዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት አመልካች አጥብቀው የሚከራከሩት የፍቺ ውሳኔ በሌለበት ሁኔታ የንብረት ክፍፍል ጥያቄ ተቀባይነት ማግኘቱ በሕጉ ከተዘረጋው ሥርዓት ውጪ ከመሆኑም በላይ ጉዳዩ በይርጋ የታገደ ነው በማለት ሲሆን ተጠሪ ደግሞ የስር ፍርድ ቤት በመቁጥር ላይ ጋብቻው በራሱ ስለፈረሰ በፍርድ ቤት የሚሰጥ የፍቺ ውሳኔ የለም በማለት መወሰኑ የጋብቻውን ውጤት ከመጠየቅ የማይከለክል ነውይርጋውን በተመለከተ ደግሞ አመልካች በስር ፍርድ ቤት ያላነሱት ሰበር ሰሚ ችሎት ሲደርሱ ሊያነሱ የሚችሉበት ሥርዓት የለም በማለት በጽሁፍ ክርክር ወቅት ተከራክረዋልአኛም የግራ ቀኙን ክርክር የስር ፍርድ ቤትን ዋና መዝገብ በመመልከትና ከሕጉ ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ ጉዳዩን መርምረነዋል በመሰረቱ ጋብቻ በፍርድ ቤት ውሳኔ ወይም በተግባር ተጋቢዎች ተለያይተው በየፊናቸው የራሳቸውን ህይወት መኖር ከቀጠሉ ሊፈርስ እንደሚችል ከተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌና ይህ ሰበር ሰሚ ችሉት በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ መሰረት በየትኛውም እርከን የሚገኝ ፍርድ ቤትን የሚያስገድድ የሕግ ትርጉም ከሰጠበት የመቁጥር ውሳኔ መንፈስ የምንገነዘበው ጉዳይ ነውጋብቻ ከላይ በተመለከተው የቤተሰብ ሕጉ ድንጋጌ ወይም የሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ ከፈረሰ የጋብቻ ውጤት የሆነው ንብረት በፍርድ ቤት ውሳኔ መፍትሔ የማያገኝበት ምክንያት የለም ስለሆነም በአመልካችና በተጠሪ መካከል የነበረው ጋብቻ በራሱ ጊዜ የፈረሰ ነው ተብሎ በስር ፍርድ ቤት በመቁጥር ውሳኔ ማግኘቱ የተረጋገጠ ሲሆን ይህ ውሳኔ ግን የጋብቻ ውጤትን በተመለከተ በፍርድ ቤት የዳኝነት ጥያቄ ከማቅረብ የሚከለክልበት የሕግ አግባብ የለም ምክንያቱም የጋራ ንብረት ጥያቄ የግድ በፍርድ ቤት የፍቺ ውሣኔ ከተሰጠ በሁዋላ መቅረብ ያለበት ጉዳይ ስለመሆኑ የቤተሰብ ሕጉ አያሳይምስለሆነም ፍቺው ከፍርድ ቤት ውሳኔ ውጪ በሆነ መንገድ በተግባር የተከናወነ ሀጪር ፀክዐርፀመሆኑ የጋብቻውን ውጤትን በተመለከተ በፍርድ ቤት ዳኝነት ከመጠየቅ የማይከለክል ሲሆን ዋናውና መታለፍ የሌለበት ነገር የክፍፍሉ ጥያቄ በሕጉ በተዘረጋው የጊዜ ገደብ ውስጥ መቅረቡ መረጋገጡ ላይ ነው በሌላ አገላለፅ በተግባር ፍቺ ያከናወኑ ተጋቢዎች የጋብቻውን ውጤት በተመለከተ ለፍርድ ቤት ክፍፍሉን ማቅረብ ያለባቸው በፍብሕቁጥር እና ስር በተመለከተው የአስር አመት የጊዜ ገደብ ውስጥ ሊሆን ይገባልየባልና ሚስት የጋራ ንብረት ክፍፍል ጥያቄ ከጋብቻ መፍረስ በሁዋላ በአስር አመት ጊዜ ውስጥ ካልቀረበ ቀሪ መሆን ያለበት መሆኑን ይህ ሰበር ሰሚ ችሎት በሰመቁጥር በቀረበው ጉዳይ ላይ አስገዳጅ የሕግ ትርጉም ሰጥቶበታልና ይርጋውን ተመለከተ ደግሞ ክሱ በይርጋ ቀሪ ነው የሚለው ወገን በስርዓቱ መሰረት በግልፅ አንስቶ መከራከር የሚጠበቅበት መሆኑን የፍብሥሥሕቁጥር ሐ እና ሥ ድንጋጌዎች ያሳያሉ ይርጋን በተመለከተ ፍርድ ቤቱ በራሱ ሊያነሳው የማይችለው ጉዳይ መሆኑን የፍብሕቁጥር ድንጋጌ በግልፅ ያሳያል ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስም አመልካች በስር ፍርድ ቤት ባቀረቡት የመከላከያ መልስ ሥርአቱን ጠብቀው የይርጋን ክርክር በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት አላቀረቡምአመልካች በስር ፍርድ ቤት አንስተው የተከራከሩት መሰረታዊው ነጥብ የፍቺ ውሣኔ ሊሰጥ አይገባም ተብሎ በፍርድ ቤት ከተወሰነ በሁዋላ የጋብቻ ውጤት ላይ ክስ መመስረት ሕጋዊ አግባብነት የለውም የሚል ብቻ ነውይህ ደግሞ ይርጋውን አንስተው መከራከራቸውን የሚያሳይ አይደለምስለሆነም አመልካች በስር ፍርድ ቤት ሥርአቱን ጠብቀው ያላነሱትን የይርጋ ክርክር በዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት የሚያነሱበት አግባብ የሌለ መሆኑን የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ ያስገነዝባልሲጠቃለልም በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ለማለት ስላልተቻለ ተከታዩን ወስነናል ውሣ ኔ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሚያዚያ ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሐምሌ ቀን ዓም በትዕዛዝ የጸናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ጸንቷል ለክርክሩ የወጣውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የአምስት የማይነበብ ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁጥር ታህሳስ ቀን ዓም ዳኞች ሓጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ትእግስት አሰፋ ቀረበች ተጠሪ ወሮ እመቤት ቱርፌ ወኪል አደፍርሰው ዘውዴ ቀረበ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍ ር ድ ጉዳዩ በብድር የተወሰደን ገንዘብ ለማስመለስ የቀረበውን ክስ የሚመለከት ነው ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ሲሆን ክሱ የተመሠረተው ባልና ሚስት በሆኑት አቶ አደፍርሰው ዘውዴ እና በአሁኑዋ ተጠሪ ላይ ነው ተከሣሾች ገንዘቡን የወሰዱት ለእህል ንግድ ሥራ እንደሆነ አና በወቅቱ አጠናቀው ባለመክፈላቸው በቀሪ የሚፈለግባቸውን ገንዘብ ከእነ ወለዱ እንዲከፍሉት ይወሰንለት ዘንድ አመልካች ጠይቆአል ክሱ የቀረበለት ፍቤትም የተከሣሾችን የመከላከያ ክርክር ከሰማ በሏላ የአሁንዋን ተጠሪ ሚስት በብድር ውሉ ላይ ስለመፈረምዋ አልተረጋገጠም በማለት ከአዳው ነፃ አድርጎአል ጉዳዩ በይግባኝ የቀረበለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤትም ውሣኔው ጉድለት የለበትም በማለት የአመልካችን ይግባኝ ሰርዞአል የሰበር አቤቱታው የቀረበው በዚህ ላይ ነው አመልካች ሚያዝያ ቀን ዐዐ ዓም በጻፈው ማመልከቻ በሥር ፍቤቶች በተሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጽሞአል የሚልበትን ምክንያት በመግለጽ ስህተቱ ይታረምለት ዘንድ ጠይቆአል እኛም አቤቱታውን መሠረት በማድረግ ተጠሪን አስቀርበን ክርክሩን ሰምተናል ክርክሩ የተሰማው ተጠሪ በብድር የተወሰደውን ገንዘብ የመክፈል ኃላፊነት የለበትም የተባለው በሕጉ አግባብ ነው ወይ። የሚለውን ጭብጥ በመያዝ ክርክሩን የሰማው በዚህ ምክንያት ነው በመሆኑም በዚህ ረገድ የተፈጸመ የክርክር አመራር ስህተት የለም ይህ የፌዴራል ጠፍቤት ሰበር ችሎትም አቤቱታ የቀረበበትን ውሣኔ አግባብነት የሚመረምረው ከዚህ አንፃር እንጂ አመልካች መጀመሪያ አቅርቦት ከነበረው የውል ይፈጸምልኝ ወይም የስም ይዛወርልኝ ክስ አንፃር አይደለም አመልካች የሽያጭ ውል አድርገበታለሁ የሚለው ቤት ተመዝግቦ የሚገኘው በሻጮቹ ስም እንዳልሆነ ከላይ ተመልክተናል አመልካቹ ውሉን አደረግሁ የሚለው ሻጮች ሆነው የቀረቡት ሰዎች የቤቱ ባለሃብት ሟች ብቸኛ ወራሾች እኛ ነን ብለውኛል የወራሽነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀትም አሳይተውኛል በማለት ስለመሆኑ ከሰበር አቤቱታ ማመልከቻው ለመገንዘብ ችለናል እንደምንመለከተው ሻጭ የተባሉት ሰዎች የሟች ወንድም እና እህት ከመሆናቸው ባለፈ በውርስ ሃብቱ ላይ ክፍፍል ስለመደረጉም ሆነ ቤቱ የውርስ ሃብት መሆኑ ቀርቶ ወደ ሻጮቹ ስለመዛወሩ አመልካች አላረጋገጠም ውሉን ያደረገው በዚህ መልክ ጥርት ያለ እና ግልጽ የሆነ የባለቤትነት ማረጋገጫ መሠረት በማድረግ በመያዝ አይደለም የኦሮሚያ ጠፍቤት ሰበር ችሎት ውሉ ፈራሽ ነው ለማለት የቻለውም ቤቱ የወራሾች የጋራ ፃብት ነው በማለት ነው በበኩላችንም እንደምናየው የሰበር ችሎቱ ከዚህ የተለየ መደምደሚያ ላይ መድረስ ነበረበት የምንልበት ምክንያት የለም ውርሱ ወይም የውርሱ ሃብት የውርሱ አከፋፈል እስኪፈጸም ድረስ በወራሾቹ መካከል ሳይነጣጠል እንደሚቆይ በፍብሕግ ቁጥር ተደንግጎአል የጋራ ወራሾች የሆኑ ሰዎች ባልተከፋፈሉት የውርስ ንብረቶች ላይ ያላቸው መብትም በፍትሐብሔር ሕጉ በአንቀጽ ስለጋራ ባለሃብትነት በአላባ ስለመጠቀም እና ስለሌሎች ግዙፍ መብቶች በማመላከት በተቀመጡት ድንጋጌዎች መሠረት እንደሚወሰን በዚሁ ቁጥር ዐዐ ተመልክቶአል በዚህ አግባብ የወራሾቹ ሁሉ የጋራ ሃብት የሆነውን ንብረት ለመሸጥ ለማስተላለፍ ወይም በዋስትና ለማስያዝ ወይም የተመደበበትን አገልግሎት ለመለወጥ የጋራ ባለንብረቶቹ ሁሉ ስምምነት አስፈላጊ እንደሆነ በፍብሕግ ቁጥር ተደንግጎአል በያዝነው ጉዳይ እንደምናየው አመልካች የቤት ሽያጭ ውሉን የተፈራረመው የጋራ ባለሃብት የሆኑትን ሰዎች ሁሉ ስምምነት ሳያገኝ ነው ውሉ እንዲፈርስ ጥያቄ ያቀረቡት ስምምነታቸውን ያልሰጡት ሌሎች የጋራ ባለሃብቶች በመሆናቸው ውሉ እንዲፈርስ በመወሰኑ ሕጉ በአግባቡ ተተርጉሞአል ነው ማለት የሚቻለው በመሆኑም አቤቱታው የቀረበበት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ነው የምንልበት አግባብ የለም በዚህ መሠረትም ተከታዩን ወስነናል ው ሣ ኔ የኦሮሚያ ጠፍቤት ሰበር ችሎት በመቁ ጥቅምት ቀን ዐዐ ዓም የሰጠው ውሣኔ በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት ፀንቶአል የአመልካች የሰበር አቤቱታ ተቀባይነት የለውም ብለናል የግራ ቀኝ ወገኖች ወጪና ኪሣራቸውን ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቶአል ይመለስ የማይነበብ አምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፃዲ የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞች ሓጎስ ወልዱ አልማዉ ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሣ አዳነ ንጉሴ አመልካች አቶ አራጋው አበበ ጠበቃ ደጉ መኮንን ጋር ቀረቡ ተጠሪ ወሮ ራሔል ውብሸት ጠበቃ ስንታየሁ በቀለ ጋር ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የባልና የሚስት የጋራ ሀብት ክፍፍልን የሚመለከት ሲሆን ጉዳዩን በመጀመሪያ የተመለከተው የፌየመጀደረጃ ፍርድ ቤት ግራቀኙ የጋራ እና የግል በማለት ያቀረቡትን ክርክር በመስማት ተገቢ ነው ያለውን ውሳኔ የሰጠ በመሆኑጉዳዩን በይግባኝ የተመለከተዉ የፌከፍተኛ ፍርድ ቤትም በቃሊቲ ክከተማ ክልል ውስጥ ገላን ሳይት ላይ የሕንጻ ቁ ሆኖ የቤት ቁለል የሆነውን ኮንደሚኒየም ቤት በተመለከተ ብቻ ያስቀርባል በማለት ተጠሪ መልስ እንዲሰጡበት ሲያዝ በሌሎቹ ሀብቶች ላይ የተሰጠውን ውሳኔ በማጽናት በመወሰኑ አመልካች የተፈጸመው መሰረታዊ የህግ ስህተት እንዲታረምልኝ በማለት በማመልከታቸው የቀረበ ነው አመልካች ለዚህ የሰበር ሰሚ ችሎት ባቀረቡት የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ የህግ ስህተት ተፈጽሞባቸዋል ያሉዋቸውን ነጥቦች ያቀረቡ ሲሆን በቀን ዓም በሁለት ገጽ የተጻፈ የቅሬታ ፍሬፃሳብ በተሻሻለው የኢፌዴሪ የቤተሰብ ህግ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌ መሰረት ከጋብቻ በኋላ ያለግብይት በውርስ የተገኙ ንብረቶች በፍርድ ቤት እስካልተገለሉ ድረስ የጋራ ንብረቶች ናቸው በማለት ውሳኔ መሰጠቱበስር ፍርድ ቤት ክርክር የተነሳባቸው የባልና የሚስት ንብረቶች የትኞቹ የግል የትኞቹ የጋራ እንደሆኑ ያስረዱልኛል ያልኳቸውን የሰው ምስክሮች እና በውርስ ንብረት ግምት የተገኘ ገንዘብ መሆኑን ያስረዱልኛል በማለት በትዕዛዝ ይቅረብልኝ ያልኩት የጽሑፍ ማስረጃ አስቀርቦ ሳይመለከት ከፊል ውሳኔ በማለት መወሰኑበፍሥሥህግ ቁ መሰረት ዳኝነት ሳይጠየቅ የንግድ ቤት ትርፍ አመልካች ከቤት ከወጣችበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን ልታካፍላት ይገባል በማለት ውሳኔ መስጠቱ አግባብነት የሌለውና መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት በመሆኑ እንዲታረምልኝ የሚል ነው ጉዳዩ ያስቀርባል በመባሉ ተጠሪ ቀርበው መልስ እንዲሰጡበት ታዞ መልስ የሰጡ ሲሆን ሚያዚያ ቀን ዓም በሶስት ገጽ የሰጡት የመልስ ፍሬሃሳብ አመልካች በውርስ ያገኘው ንብረት የጋራ እንደተባለ በማስመሰል ያቀረበው ክርክር ተቀባይነት የለውምየበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ የሰጡት ግን በውርስ ተገኘ የተባለውን ንብረት የጋራ ሀብት ነው በማለት ሳይሆን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አራት ኪሎ ቅርንጫፍ ውስጥ የተቀመጠው ገንዘብ በውርስ ያገኘሁት ንብረት ለልማት ተብሎ ሲፈርስ መንግስት የሰጠኝ የካሳ ገንዘብ ነው ያለውን ሆኖ ነገር ግን ማስረጃ ያላቀረበበትን ገንዘብ የሚመለከት በመሆኑይህም ፍርድ ያረፈው በውርስ የተገኘን ንብረት በሚመለከት ሳይሆን በውርስ ሀብት ምትክ ካሳ ሆኖ ተከፈለ በተባለው ጥሬ ገንዘብ ላይ በመሆኑየውርስ ሃብት ወደ ገንዘብ ተቀይሮ ተገኘ የተባለውን ጥሬ ገንዘብ የግል ሀብቴ ነው በማለት ክርክር ማቅረብ የሚችለው ደግሞ በፌዴራል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ መሰረት ንብረቱ የግል ይባልልኝ በማለት በፍርድ ቤት በማስገለል ብቻ በመሆኑበኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አራት ኪሎ ቅርንጫፍ ያለው ገንዘብ ቀደም ሲል በተጠሪ ስም ከተከፈተ በኋላ በአመልካች ጉትጐታ በሁለታችን ስም የተደረገና በሁለታችን ጣምራ ፊርማ ብቻ የሚንቀሳቀስ የጋራ ሀብታችን በመሆኑ በሌላ በኩል የሠሌዳ ቁ የሆነን መኪና በውርስ ሀብት ግምት በተገኘ ገንዘብ የተገዛ ነው በማለት አመልካች ያቀረበውን ክርክር በተመለከተ አመልካች ለክርክሩ ምክንያት የሆነውን መኪና በውርስ ነው ያገኘሁት የሚል ክርክር ያላቀረቡ በመሆኑመኪናውም ጋብቻችን ጸንቶ በነበረበት ወቅት በግብይት የተገኘ በመሆኑ እና የግል ስለመሆኑም በፍርድ ቤት የቤተሰብ ህጉ አንቀጽ በሚያዘው መሰረት ያላስወሰነ በመሆኑ እየቀረበ ያለው ክርክር ተቀባይነት የሌለው በመሆኑየንግድ ቤትን ትርፍ በተመለከተም ባቀረብኩት የጋራ ሀብት ዝርዝር ውስጥ የጋራ ሀብታችን ነው በማለት ካቀረብኳቸዉ መካከል አንዱ እና ዋነኛዉ በመሆነ የቀረበው ቅሬታ ተቀባይነት የለውም በማለት ተከራክራል የአመልካች የመልስ መልስም ቀርቧል በግራቀኙ መካከል የተደረገው የክርክር ሂደት አጠር አጠር ባለ መልኩ ከላይ የተመለከተው ሲሆን ችሎቱም የተነሱትን ክርክሮችከታያዘው ጭብጥ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ መርምሮታል ጉዳዩ ለዚህ የሰበር ሰሚ ችሎት ያስቀርባል ሲባል ተይዞ የነበረው ጭብጥ አመልካች በውርስ ያገኘሁት ንብረት በልማት ምክንያት ፈርሶ ካሳ የተከፈለኝ ነው ያለውን ገንዘብ የጋራ ሀብት ነው የመባሉን አግባብነት እና ሌሎችንም ተያያዥነት ያላቸውን ነጥቦች ለመመርመር በሚል በመሆኑ የተያዘው ጉዳይ ከዚሁ ጭብጥ አኳያ ታይቶ እልባት ማግኘት ያለበት ሆኖ ተገኝቷል በዚሁ መሰረት በግራቀኙ መካከል አከራካሪ የነበሩ እና ውሳኔ ያገኙ እንደዚሁም በበታች ፍርድ ቤቶች በመታየት ላይ ያሉ በርካታ የፍቺ ውጤትን የሚመለከቱ የሀብት ክርክር ያለ ሲሆን በዚህ የሰበር ሰሚ ችሎት እያከራከረ ያለው እና የዚህን የሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ የሚያሻው አመልካች የውርስ ሀብትን መሰረት ባደረገ የካሳ ክፍያ አገኘሁት የሚሉት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አራት ኪሉ ቅርንጫፍ የሚገኝ ብር ሁለት መቶ ሰባ ስድስት ሺህ ሶስት መቶ ዛያ ብር አመልካች ከዚሁ የውርስ ፃብት ከተገኘ ካሳ ገንዘብ ላይ ቀንሼ የገዛሁት ተሸከርካሪ ነው የሚሉት የሠሌዳ ቁ አአ የሆነው እና ከንግድ ቤት የሚገኝን ገቢ በተመለከተ ስለመሆኑ መገንዘብ ይቻላል በመጀመሪያ ደረጃ የንግድ ቤት ትርፍ በተመለከተ ተጠሪ በግልጽ ዳኝነት ባልጠየቁበት ሁኔታ መወሰኑ አግባብነት የለውም በማለት በአመልካች የቀረበውን ክርክር ስንመለከት ተጠሪ ባቀረቡት መልስ በግልጽ ዳኝነት የጠየቁበት ስለመሆኑ ከመከራከራቸውም በላይ በፌየመጀደረጃ ፍቤት የተሰጠውን ውሳኔ ስንመለከት ከንግድ ድርጅቱ የሚገኘውን ገቢ ከቤት ከወጣሁበት ቀን ጀምሮ ልካፈል ይገባል በማለት ዳኝነት የጠየቁ በመሆኑ በዚህ ነጥብ ላይ ዳኝነት ሳይጠየቅበት የተወሰነ ነው በማለት ከፍሥሥህግ ቁ አኳያ የተነሳው ክርክር ተቀባይነት ያለው ሆኖ አልተገኘም በመሆኑም በዚህ ነጥብ ላይ አመልካች ያነሱት ቅሬታ ተቀባይነት የለውም ብለናል ሌላው የውርስ ሀብት መሰረት ባደረገ የካሳ ክፍያ የገዛሁት ተሸከርካሪ ነው በማለት አመልካች የሚያነሱትን ክርክር በተመለከተ ተሸከርካሪው ግራቀኙ በጋብቻ ተሳስረው ባሉበት ወቅት የተገዛ ስለመሆኑ አላከራከረም መኪናው በጋብቻ ወቅት የተገዛ ከሆነ ደግሞ በቤተሰብ ህጉ በግብይት ስለተገኙ ሀብቶች በሚመለከት ድንጋጌ የሚገዛ ስለመሆኑ ግልጽ ነው በተሻሻለው የኢፌዲሪ የቤተሰብ ህግ አንቀጽ መሰረት ባልና ሚስት ከተጋቡ በላ አንዱ የግል ሀብቱ በሆነ ንብረት ለውጥ ያገኘዉ ወይም በግል ገንዘቡ የገዛቸው ወይም የግል ንብረቱን ሽጦ የሚያገኘው ገንዘብ የግል ሀብቱ ይሆናል በማለት በንኡስ አንቀጽ አንድ ስር ሲደነግግ በዚሁ ድንጋጌ ንኡስ ቁጥር ሁለት ስር ደግሞ በዚህ አንቀጽ ንኡስ ቁጥር አንድ ስር የተመለከተው ድንጋጌ ተፈጻሚ የሚሆነው በግብይት የተገኘው ንብረት የግል ይባልልኝ ብሎ አንደኛው ወገን ጥያቄ ሲያቀርብ እና ፍርድ ቤት ሲያጸድቀው ብቻ ነው በማለት ይደነግጋል በዚህ ነጥብ ላይ አመልካች ተሽከርካሪው የግሉ እንዲባልለት ለፍርድ ቤት በማቅረብ ያጸደቀ ስለመሆኑ ያቀረበው ክርክር የለም አመልካች በህጉ በተቀመጠው መሰረት በፍርድ ቤት በጋብቻ ወቅት የተገዛው ተሽከርካሪ የግላቸው እንዲባልላቸዉ አቅርበው ያስወሰኑት ነገር በሌለበት ሁኔታ በዚህ የፍቺ ውጤት ክርክር ላይ የግል ሀብት ነው በማለት ያነሱት ክርክር አግባብነት የሌለው ነው ብለናል በዚህ ነጥብ ላይ በበታች ፍርድ ቤቶች በጋብቻ ወቅት የተገዛውን የሠለዳ ቁ አአ የሆነው ተሽከርካሪ የጋራ ነው ተብሎ መወሰኑ በአግባቡና የተፈጸመ መሰረታዊ የህግ ስህተት የለም ብለናል በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አራት ኪሎ ቅርንጫፍ አለ የተባለውን ገንዘብ በተመለከተ እንደሚከተለው መርምረናል አመልካች ከበታች ፍርድ ቤቶች ጀምሮ እየተከራከረ ያለው ገንዘቡ የተገኘው በውርስ የተላለፈልኝ ንብረት በልማት ምክንያት በመፍረሱ የተነሳ የተከፈለኝ ካሳ ነው በማለት ነዉ ተጠሪ በበኩላቸው ገንዘቡ የጋራችን ነውቀደም ሲል በራሳቸው ስም የተከፈተ እና በኋላ ግን በአመልካች ጉትጎታ በሁላታችን ፊርማ ብቻ እንዲንቀሳቀስ ያደረግነው የጋራ ሀብታችን ነው በማለት ይከራከራሉ አመልካች በበታች ፍርድ ቤት ይሄንን ያስረዱልኛል የሚሉትን ማስረጃዎች እንደቆጠሩና ፍርድ ቤቱ ቀደም ሲል በፍርድ ቤት ውሳኔ ያላስገለልክ በመሆኑ የሚያመጣው ለወጥ የለም በማለት ያለፋቸው ስለመሆኑ በቅሬታቸው አመላክተዋል ችሎቱም በዚህ ነጥብ ላይ የተነሳውን ክርክር አንደመረመረው አመልካች በተጠቀሰዉ ንግድ ባንክ አለ የሚሉት በቀጥታ ከውርስ ሀብቱ የካሳ ክፍያ የተገኘ ነው በማለት በመሆኑ በፌዴራል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ መሰረት በጋብቻ ወቅት በግብይት እንደተገኘ ንብረት በመቁጠር ቀደም ሲል የግልህ ስለመሆኑ ያላስገለልክ በመሆነ በማስረጃ እንዲጣራ የሚፈቀድበት አግባብ የለም መባሉ ተቀባይነት የለውም ምክንያቱም አመልካች እየተከራከሩ ያሉት በግብይት ስለተገኘው ሀብት ሳይሆን በቀጥታ ከውርስ ሀብቶች ለልማት ተብሎ በመፍረሱ ምክንያት ከተከፈለኝ ካሳ የተገኘ ነው በማለት በመሆኑ በግብይት ስለተገኙ ንብረቶች በሚመለከት በቤተሰብ ህጉ አንቀጽ ስር የሚሸፈን አይደለም ብለናል የአመልካች ክርክር የሚሸፈነው ከጋብቻ በኋላ በዉርስ በግሉ ያገኘው ወገን የግል ንብረቱ ሆኖ ይቀጥላል የሚለውን የኢፌዲሪ የቤተሰብ ህግ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ስር የተመለከተውን ድንጋጌ መሰረት በማድረግ ስለመሆኑ መገንዘብ ይቻላል በመሆኑም በዚህ ነጥብ ላይ የበታች ፍርድ ቤቶች ለጉዳዩ አግባብነት የሌለውን ድንጋጌ በመጥቀስ አከራካሪ የሆነው ገንዘብ የውርስ ሀብት ስለመሆን ወይም አለመሆን አመልካች የማስረዳት መብት እንደሌለው በመቁጠር መታለፉ ተቀባይነት የለውም ብለናል አመልካች በዚህ ነጥብ ላይ ለማስረዳት ማስረጃ የቆጠረ ስለመሆኑ በቅሬታውም ያመላከተ ከመሆኑም በላይ በበታች ፍርድ ቤቶችም የተጠየቀ እና ፍርድ ቤቶቹ ቀድሞ በፍርድ ቤት የግሉ ስለመሆኑ ባላስወሰነበት ሁኔታ የማስረጃዎቹ መሰማት የሚያመጣው ለውጥ የለም በማለት የታለፈ ስለመሆኑ ከውሳኔው መረዳት ይቻላል በዚሁ መሰረት ጉዳዩን በመጀመሪያ የተመለከተው የፌየመጀደረጃ ፍርድ ቤት በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አራት ኪሎ ቅርንጫፍ አለ የተባለው ጥሬ ገንዘብ የግል ሀብት ወይም የጋራቸዉ ሀብት ስለመሆን ወይም አለመሆን ግራቀኙ ባላቸው ማስረጃ ሊያጣራ ሲገባ ሳያጣራ ውሳኔ መስጠቱ አግባብነት የለውም አመልካች ገንዘቡ የግል ስለመሆኑ ለማስረዳት የቀጠራቸውን ምስክሮች እና እንዲቀርቡለት የጠየቃቸውን የጽሑፍ ሰነዶች በመስማት እና በማስመጣት እንደዚሁም የተጠሪን የማስተባበያ ማስረጃ በመስማት እአና ፍርድ ቤቱም ለፍትሕ አሰጣጥ ተገቢ ነው የሚለውን ማስረጃ በመስማት ውሳኔ መስጠት ሲገባው ለጉዳዩ አግባብነት የሌለውን የቤተሰብ ህግ ድንጋጌ በመጥቀስ ማለፉ አግባብነት የሌለው በመሆኑ እና የይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤትም የተፈጸመውን ስህተት ሳያርም ማለፉ ትክክለኛ አካፄድ ያለመሆኑን ተገንዝበናል ባጠቃላይ የበታች ፍርድ ቤቶች በተጠቀሰው የንግድ ባንክ ያለውን ጥሬ ገንዘብ በተመለከተ ተገቢዉን ማጣራት ሳያደርጉ የደረሱበት መደምደሚያ አግባብነት የሌለውና መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ነው ብለናል በመሆኑም ቀጥሎ የተመለከተዉን ዉሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ የፌደከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝ ቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት እና የፌየመጀደረጃ ፍቤት በመዝቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት በዚህ የሰበር ሰሚ ችሎት አከራካሪ በሆኑት የሠለዳ ቁጥሩ አአ የሆነ እና የንግድ ድርጅት ገቢን በተመለከተ የሰጡት ውሳኔ በፍሥሥህግ ቁ መሰረት ጸንቷል በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አራት ኪሎ ቅርንጫፍ የሚገኘውን ጥሬ ገንዘብ በተመለከተ የፌከፍተኛ ፍቤት በመዝቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት እና የፌየመጀደረጃ ፍቤት በመዝቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጡት የውሳኔ ክፍል በፍሥሥህግ ቁ መሰረት ተሸሯል በጋብቻ ወቅት በግብይት የተገኘ ንብረት የግል ነው ተብሎ በፍርድ ቤት ካልተወሰነ በስተቀር የጋራ ሀብት ነው ተብሎ መወሰኑ እና ከጋራ የንግድ ድርጅት የተገኘ ገቢ የጋራ ነዉ መባሉ በአግባቡ ነው ብለናል በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አራት ኪሎ ቅርንጫፍ የሚገኘውን ጥሬ ገንዘብ በተመለከተ የፌየመጀደረጃ ፍርድ ቤት የግራቀኙን ማስረጃ በመስማት እና ለፍትሕ አሰጣጡ አስፈላጊ ነው የሚለውን ማስረጃ በመስማት ገንዘቡ የጋራ ወይም የግል ስለመሆኑ በተመለከተ ተገቢዉን ውሳኔ እንዲሰጥበት በማለት በዚህ ነጥብ ላይ ብቻ ጉዳዩን በፍሥሥህግ ቁ መሰረት መልሰን ልከንለታል በዚህ ችሎት ውሳኔ ካገኙት ዉጪ ያሉትን በተመለከተ በበታች ፍርድ ቤቶች የተሰጠው ውሳኔ አልተነካም በዚህ ችሎት በቀን ዓም በዋለው ችሎት ተሰጥቶ የነበረዉ የዕግድ ትዕዛዝ የሠለዳ ቁ አአ የሆነውን ተሽከርካሪ እና የንግድ ቤቱን ገቢ በተመለከተ ጉዳዩ አልባት ያገኘ በመሆኑ ተነስቷል በዚህ ችሎት በግራ ቀኙ ለደረሰው ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤዮ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች ሓጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሣ አዳነ ንጉሴ አመልካች ወሮ ሐምዚያ ሼክ ኢብራህም ቀረቡ ተጠሪ አቶ አብዲ ኡስማኤል ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የአፈጻጸም ክስ የሚመለከት ሲሆን ተጠሪ የአመልካች ባለቤት በነበረው በአቶ ዳውድ ዩሱፍ ላይ ያስፈረደውን ገንዘብ ለማስፈጸም ሲንቀሳቀስ በአወዳይ ከተማ የሚገኘውንና አመልካች የግሌ ነው በምትለው መኖሪያ ቤት ላይ አንዲፈጸም በመታዘዙአመልካች ጉዳዩን በመጀመሪያ ለተመለከተው በኦሮሚያ ብሔክልላዊ መንግስት በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ጣልቃ ገብ ሆና በመከራከር በዚህ ንብረት ላይ ሊፈጸም የማይገባ ስለመሆኑ ትዕዛዝ ያሰጠች ሲሆንተጠሪ በበኩሉ በክልሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የተሰጠውን ትዕዛዝ በመቃወም ይግባኙን ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በማቅረብ እአና ፍርድ ቤቱም ግራቀኙን ካከራከረ በኋላ የአመልካች ግማሽ ድርሻ ሳይነካባት በፍርድ ባለዕዳው ግማሽ ድርሻ ላይ እንዲፈጸም ያዘዘ በመሆኑ እና የክልሉ የሰበር ሰሚ ችሎትም ይሄንኑ ውሳኔ በማጽናቱ አመልካች የተፈጸመው መሰረታዊ የህግ ስህተት እንዲታረምልኝ በማለት ለዚህ የሰበር ሰሚ ችሎት በማመልከቷ የቀረበ ነው አመልካች በቀን ዓም በሶስት ገጽ በተጻፈ የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ የህግ ስህተት ተፈጽሞባቸዋል ያለቻቸውን ነጥቦች በማንሳት ያቀረበች ሲሆን ፍሬሀሳቡአመልካች እና የፍርድ ባለዕዳ እኤአ በ ወይም በ ዓም የነበረንን ጋብቻ በሀሮማያ ወረዳ ሸሪዓ ፍርድ ቤት በመዝቁ ከፈረሰ በኋላ እኤአ በ ወይም በዓም የሀገር ሽማግሌዎች መርጠን በተፈራረምነው የንብረት ክፍፍል ውል የአሁን አመልካች የአቶ ዳውድ ዩሱፍ ድርሻ ብር ሁለት መቶ ሺህ ብር ሰጥቼ አሁን አፈጻጸም የቀረበበት ቤት ድርሻዬ ሁኖ ከዓም ጀምሮ የግሌ ሆኖ ስጠቀምበት የቆየሁ ስለመሆኑ በተረጋገጠበትየፍርድ ባለዕዳ እና የፍርድ ባለመብት የክርክሩ ምክንያት የሆነውን ውል የተፈራረሙት ጋብቻችን ከፈረሰ እና ንብረት በሽማግሌዎች ከተከፋፈልን ከበርካታ ዓመታት በላ በ ዓም ስለመሆኑ ግልጽ ሁኖ እያለበፍርድ ባዕፅዳው እና በፍርድ ባለመብት መካከል በተፈራረሙት የመኪና ግዥ እና ሽያጭ ውል ላይ ሳልፈርም እና ንብረታችንን ቀደም ሲል ተከፋፍለን የተለያየን ስለመሆኑ ግልጽ ሆኖ እያለ በንብረቴ ላይ አፈጻጸም እንዲቀጥል መባሉ አግባብነት የሌለውና መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ነው የሚል ነው ጉዳዩ ያስቀርባል በመባሉ ተጠሪ መልስ እንዲሰጥበት ታዞ በሰጠው መልስ ለዕዳው መክፈያ እንዲውል የታዘዘው ቤት አሁንም በፍርድ ባለዕዳ ስም ያለ በመሆኑየአመልካች የግል ንብረት ስለመሆኑ ያቀረባቸው አንድም ማስረጃ በሌለበት ሁኔታበፌዴራል የቤተሰብ ህጉም የንብረት ክፍፍልን የማጽደቅ ስልጣን ያለው ሽማግሌዎች ሳይሆኑ ፍርድ ቤት ብቻ ስለመሆኑ ስለሚደነግግይፈጸም የተባለውም በራሷ ድርሻ ሳይሆን በፍርድ ባለዕዳው ድርሻ በመሆኑ የቀረበው ቅሬታ ተቀባይነት የለውም በማለት ተከራክሯል የአመልካች የመልስ መልስ ቀርቧል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለ መልኩ ከላይ የተመለከተው ሲሆን ችሎቱም የተነሱትን ክርክሮችከተያዘው ጭብጥ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ መርምሮታል በዚሁ መሰረት ጉዳዩ ለዚህ የሰበር ሰሚ ችሎት ያስቀርባል ሲባል ተይዞ የነበረው ጭብጥ የአመልካች ትዳር በፍቺ ከፈረሰ በኋላ የቀድሞ ባለቤታቸው በገቡት ዕዳ መነሻ ቀደም ሲል በክፍፍል ለአመልካች በደረሰ መኖሪያ ቤት ላይ ሊቀጥል ይገባል የመባሉን አግባብነት ለመመርመር በሚል በመሆኑ ከዚሁ ቀደም ሲል ከተያዘው ጭብጥ አኳያ የተያዘው ጉዳይ አልባት ማግኘት ያለበት ሆኖ ተገኝቷል በዚሁ መሰረት ወደ ተያዘው ጉዳይ ስንመለስ በአመልካች እና በፍርድ ባለዕዳው አቶ ዳውድ ዩሱፍ ጋር ያላቸው የጋብቻ ግንኙነት በፍቺ የፈረሰበትን ጊዜ በተመለከተ አመልካች በዚህ የሰበር አቤቱታቸው ላይ እኤአ በ ነው በማለት ያቀረቡ ሲሆን በበታች ፍርድ ቤቶች ግን አመልካችም ራሳቸው ሲከራከሩ የነበሩት በመካከላቸው የነበረው ጋብቻ በፍቺ የፈረሰው በቀን ዓም በመዝቁ በኦሮማያ ወረዳ ሸሪአ ፍርድ ቤት ስለመሆኑ እና የበታች ፍርድ ቤቶችም በፍሬነገር ያረጋገጡት ነጥብ ይፄው በመሆኑ በዚህ የሰበር ሰሚ ደረጃ አመልካች ያነሱትን ክርክር ችሎቱ የሚቀበለው ባለመሆኑ አልፈነዋል በዚሁ የክርክር ሂደትም በበታች ፍርድ ቤቶች የተረጋገጡት ፍሬነገሮች አመልካች እና የፍርድ ባለዕዳ አቶ ዳውድ ዩሱፍ በጋብቻ ተሳስረው የኖሩ ስለመሆነበግራቀኙ መካከል የነበረው ጋብቻም በቀን ዓም በወረዳ ሸሪዓ ፍርድ ቤት በፍቺ የፈረሰ ስለመሆኑየጋብቻ ፍቺ ውጤትን በተመለከተ ግራቀኙ ስምምነት ያደረጉ ሆኖ በፍርድ ቤት ግን ቀርቦ ያልጸደቀ ስለመሆኑ እስከ አሁን ድረስም አከራካሪው ቤት በፍርድ ባለዕዳ ስም ተመዝግቦ የሚገኝ እና በስሙም ግብር የሚከፈልበት ስለመሆኑ የተመለከቱት ነጥቦች ናቸው በሌላ በኩል የፍርድ ባለዕዳ አቶ ዳውድ ዩሱፍ ለአሁኑ ዕዳ ምክንያት የሆነውን እና በባንክ ዕዳ ተይዞ እያለ ለአሁን ተጠሪ ሽጦታል የተባለውን ተሽከርካሪ የሸጠው በቀን ዓምዎ ስለመሆኑለአሁን አፈጻጸም ምክንያት የሆነውን ዕዳ ተጠሪ በፍርድ ባለዕዳው ላይ ያስፈረደው ደግሞ በቀን ዓም ስለመሆኑ በበታች ፍርድ ቤቶች በፍሬነገር ረገድ የተረጋገጡ ነጥቦች ናቸው ከላይ እንደተመለከተው በፍሬነገር የተረጋገጡትን ነጥቦች ይዘን አግባብነት ያላቸውን ድንጋጌዎች ስንመለከት ለአሁን ዕዳ ምክንያት የሆነው ተሸከርካሪ የተገዛው በአመልካች እና በፍርድ ባለዕዳ መካከል የነበረው ጋብቻ ከመፍረሱ ከአራት ወራት በፊት በመሆኑተጠሪ ደግሞ የፍርድ ባለዕዳው አቶ ዳውድ ዩሱፍን በዚሁ የተሸከርካሪ ግዢ ምክንያት በመክሰስ ያስወሰነበት በአመልካች እና በአቶ ዳውድ ዩሱፍ መካከል የነበረው ጋብቻ በፈረሰ በኛ ዓመቱ በቀን ዓም ስለመሆኑ ግልጽ ነው ሆኖም ግን የፍቺ ውጤትን በተመለከተ በህግ ተቀባይነት ያለው ህጋዊ ክፍፍል ስለመፈጸም ወይም አለመፈጸም በተመለከተ ታይቶ እልባት ማግኘት ያለበት ሆኖ ተገኝቷል በዚህ ክርክር ነጥብ ላይ አመልካች አጥብቃ የምትከራከረው በሸሪአ ፍርድ ቤት የፍቺ ውሳኔ ከተሰጠ በኋላ በሽማግሌዎች ዕርቅ በማድረግ የፍርድ ባለዕዳውን የአቶ ዳውድ ዩሱፍ ድርሻ በተመለከተ ብር ሁለት መቶ ሺህ ብር በመክፈል አከራካሪውን ቤት የግሌ አድርጌዋለሁ በሚል ነው ሆኖም የተደረገው የፍቺ ውጤት ስምምነት ምን ያህል የህግ ተቀባይነት ያለው ስለመሆኑ መመልከት ተገቢ ነው በዚህ ነጥብ ላይ የኦሮሚያ የቤተሰብ ህግ አዋጅ ቁ እና አንቀጽ እንደዚሁም የፌየቤተሰብ ህግ አዋጅ ቁ አንቀጽ ስር በግልጽ እንደተደነገው የፍቺ ውጤት በስምምነት በሚያልቅበት ወይም በሽማግሌዎች ወይም በባለሙያዎች በሚወሰንበት ጊዜ ውሳኔው ተፈጻሚነት የሚኖረው ለፍርድ ቤቱ ቀርቦ ተቀባይነት ሲያገኝ ብቻ እንደሆነፍቺን እና የፍቺ ውጤትን በተመለከተ ውሳኔ የመስጠት እና የማጽደቅ ስልጣን የፍርድ ቤት ብቻ ስለመሆኑ እና ሌላ ማንኛውም አካል በጉዳዩ ላይ ውሳኔ የመስጠትም ሆነ የማጽደቅ ስልጣን የሌለው ስለመሆኑ አስገዳጅ በሆነ ቃል ተቀምጧል በዚህም ጉዳይ አመልካች በስምምነት የንብረት ክፍፍል ያደረጉ ስለመሆናቸው ክርክር ያቅርቡ እንጂ ለፍርድ ቤት ቀርቦ የጸደቀ ወይም የተወሰነ ስለመሆኑ ያነሱት የክርክር ነጥብ የሌለ ከመሆኑም በላይ በዚህ ነጥብ ላይ የተሰጠ ፍርድ የሌለ ስለመሆኑ በበታች ፍርድ ቤት በፍሬነገር ረገድ የተረጋገጠ ነጥብ ነው አንድ የፍቺ ውጤት ደግሞ በህጉ አግባብ ለፍርድ ቤት ቀርቦ እስካልጸደቀ ድረስ በሽማግሌዎች ፊት የተደረገ የንብረት ክፍፍል ስምምነት መኖሩን በማመላከት መከራከሪያ ማድረግ የማይቻል እና ህጉም ለእንደዚህ ዓይነት ስምምነት ጥበቃ የማያደርግ ስለመሆኑ ከላይ ከተመለከቱት የድንጋጌዎቹ ዓላማይዘት እና መንፈስ መገንዘብ ይቻላል በመሆኑም የተጠሪ የአፈጻጸም ሂደት የአመልካች ግማሽ ድርሻ ሳይነካ በፍርድ ባላዕዳው ግማሽ ድርሻ ላይ እንዲቀጥል መባሉ የሚነቀፍበት አግባብ የለም ብለናል ባጠቃላይ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የሰበር ሰሚ ችሎት የተጠሪ የአፈጻጸም ክስ ሂደት የአመልካችን ግማሽ ድርሻ ሳይነካ በፍርድ ባለዕዳው በአቶ ዳውድ ዩሱፍ ግማሽ ድርሻ ላይ እንዲቀጥል በማለት የሰጠው ውሳኔ በአግባቡና የተፈጸመ መሰረታዊ የህግ ስህተት የሌለበት ነው ብለናል በመሆኑም ቀጥሎ የተመለከተውን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ሰሚ ችሎት በመዝቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት እና የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመዝቁ በቀን ዓም በዋለዉ ችሎት የሰጡት ውሳኔ በፍሥሥህግ ቁ መሰረት ጸንቷል ተጠሪ ያቀረበው አፈጻጸም የአመልካችን ግማሽ ድርሻ ሳይነካ በፍርድ ባለእዳዉ ግማሽ ድርሻ ላይ እንዲቀጥል መወሰኑ በአግባቡ ነው ብለናል በዚህ ችሎት በግራ ቀኙ ለደረሰው ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል በዚህ ችሎት ሰኔ ቀን ዓም በዋለው ችሎት ተሰጥቶ የነበረው የዕግድ ትዕዛዝ ተነስቷል መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤዮ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች ሓጎስ ወልዱ ተሻገር ገስላሴ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሣ አዳነ ንጉሴ አመልካች ወሮ ምንያ ገሥላሴ አልቀረቡም ተጠሪዎች ወሪት መሠረት ዓለማሁ አልቀረበም መዝገቡ የተቀጠረው ለምርምራ ሲሆን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ይህ የሰበር ጉዳይ የቀረበው በጋብቻ ተሳስረው የነበሩ ተጋቢዎች ለረዥም ጊዜ ተለያይተው በመኖራቸው ምክንያት ይህ የትዳር ግንኙነት ተቋርጧል የሚባለው እንዴት ነው። ይሁን እንጂ በፍብሕቁጥር ስር እንደተመለከተው የሟች ውርስ ለመንግስት ሊተላለፍ የሚችለው በሕጉ አግባብ የተመለከቱት የሟች ወራሽ ሊሆኑ የሚችሉ ዘመዶች ከሌለ ብቻ በመሆኑ በዚህ ረገድ የቀረበው የተጠሪ ክርክር ተቀባይነት ያለው ሆኖ አላገኘነውም ሲጠቃለልም ወራሽ ስለመሆናቸው በሕግ አግባብ ያልተረጋገጠና በውርስ አጣሪውም ጥሪ ስላልቀረቡ ሰዎች የውርስ ተካፋዮች እንዲሆኑ ተብሎ መወሰኑ ከፍብሕቁጥር ሀ ከቁጥር እስከ እንዲሁም እና ከቁጥር እስከ ድረስ ከተደነገጉት ድንጋጌዎች እና ከፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ ውጪ በመሆኑ በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ውሣኔ በከፊል መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሁኖ አግኘተናል በዚህም መሰረት ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሚያዝያ ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሰኔ ቀን ዓም የተሻሻለው ውሣኔ በፍሥሥህቁ መሰረት ተሻሽሏል የሟች አረጋሽ ሲሳይ ድርሻ ንብረት አመልካች ለብቻቸው እንዲወስዱት ከሚደረግ በስተቀር ከሌሎች አራት ሰዎች ጋር እኩል ድርሻቸውን እንዲወስዱ የሚደረግበት ሕጋዊ ምክንያት የለም ብለናል የሟች አረጋሽ ሲሳይ ወራሽ የሚሆን ሰው ካለ በሕግ አግባብ ድርሻውን ከአመልካች ከመጠየቅ ይህ ውሣኔ አያግድም ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤመ የሰመቁ ሰኔ ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች ወሮ ወርቅነሽ ሰብስቤ ወኪል ፍቅርተ እንደሻው ቀረቡ ተጠሪ ሻለቃ ባሻ እንደሻው ቀረበ አቶ አሸቱ እንዳሌ ቀረበ መዝገቡ ያደረው ለውሳኔ ሲሆን ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የባልና ሚስት ክርክር ሆኖ የፍቺ ውጤትን የሚመለከት ሲሆን በዚህ ሂደት በተሸጠው የጋራ መኖሪያ ቤት ላይ አመልካች የቀደምትነት መብት ይገባኛል ጥያቄን የሚመለከት ሆኖ የተጀመረው በደቡብ ብሔብሔህዝቦች ብሔክልመንግስት በሀዋሳ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ነው ጉዳዩን በቅድሚያ የተመለከተው ይሄፄው የክልሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በቀን ዓም በዋለው ችሎት ባልና ሚስት በሚሸጠው የጋራ ቤት ሽያጭ ሄዛደት ላይ ተጫራች ሆነው እንዲሳተፉ የፈቀደላቸው ስለመሆኑ በጨረታው ሄዛደት ግን የአሁን ኛ ተጠሪ ያሸነፈ ስለመሆኑ ቀደም ሲልም አመልካች ያመለከቱት የቅድሚያ መብት ጥያቄ ቢሆንም ፍቤቱ ግን በጨረታው ሄደት ተጫራች ሆነው እንዲሳተፉ መብት የሰጠ እንጅ የቀደምትነት መብት ባለመሆኑ በዚሁ ቀን ጠዋት የተሰጠው ትዕዛዝ ይሄፄንን ሳያገናዝብ በስህተት ስለመሆኑ በማመላከት የቀረበውን የቀደምትነት መብት ጥያቄን ውድቅ በማድረግ በጨረታው ሂደት ተሳትፎ አሸናፊ የነበረው ኛ ተጠሪ ቤቱን የገዛ ስለመሆኑ የቀረበውን ሪፖርት በማጽደቅ ውሳኔ ሰጥቷል አመልካች በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍቤት ያቀረበች ሲሆን ፍቤቱም ጉዳዩ ያስቀርባል በማለት የግራቀኙን ክርክር በመስማት ይፄንኑ የክልሉ የመጀደረጃ ፍቤት የሰጠውን ውሳኔ አፅንቷል የክልሉ የሰበር ሰሚ ችሎትም የቀረበለትን ቅሬታ የተፈፀመ መሰረታዊ የህግ ስህተት የለም በማለት በማጽናት ውሳኔ ሰጥቷል አሁን የቀረበው አቤቱታ በዚሁ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ሲሆን አመልካች ባቀረበችው የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ የህግ ስህተት ተፈጽሞባቸዋል ያለቻቸውን ነጥቦች በማንሳት የተከራከረች ሲሆን ፍሬ ፃሳቡ ቀደም ሲል የክልሉ የወረዳ ፍቤት ቤቱን ቅድሚያ እንድወስድ የሰጠውን አስገዳጅ ትፅዛዝ በመለወጥ ሌላ ትዕዛዝ መስጠቱ ተቀባይነት ያለው አካፄድ ባለመሆኑ ስለጋራ ባለሀብትነት ከሚመለከቱት የፍትሐብሔር ድንጋጌዎች አኳያ በቀደምትነት በግዥ ስለማስቀረት መብት ከሚመሰከቱት ድንጋጌዎች አንጻር በበታች ፍቤቶች የተሰጠው ውሳኔ አግባብነት የሌለው በመሆኑ እንዲታረምልኝ የሚል ነው ጉዳዩ ያስቀርባል በመባሉ ተጠሪዎች መልስ እንዲሰጡበት ታዞ በየራሳቸው ጥቅምት ቀን ዓም በተፃፈ መልስ ባልና ሚስት በሚሸጠው ቤት ጨረታ ላይ እንዲሳተፉ የተደረገ አና በሂደቱ እንደማንኛውም ተሳታፊ ተሳትፈው የተሸነፉ ስለመሆኑ ኛ ተጠሪ በሂደቱ አሸናፊ በመሆን ቤቱን የገዛ በመሆኑ እና ኛ ተጠሪም ሆነ ለአመልካች የተሰጠው ዕድል በጨረታው ላይ የመሳተፍ እንጂ የተለየ ነገር በሌለበት ሁኔታ አመልካች የምታነሳው ቅሬታ አግባብነት የሌለው ነው በማለት ተከራክራል አመልካች ቅሬታዋን በማጠናከር የመልስ መልስ ሰጥታለች በግራ ቀኙ መካከል የተደረገው ክርክር አጠር አጠር ባለ መልኩ ከላይ የተመለከተው ሲሆን ችሎቱም የተነሱትን ክርክሮች ከተያዘው ጭብጥ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ መርምሯል እንደመረመረውም ጉዳዩ ለዚህ የሰበር ሰሚ ችሎት ያስቀርባል ሲባል ተይዞ የነበረው ጭብጥ አመልካች ያነሳችው የቀደምትነት መብት ውድቅ መደረግ ስለጋራ ባለሀብት ከተመለከቱት ድንጋጌዎች አኳያ ለመመርመር በሚል በመሆኑ ከዚሁ ቀደም ሲል ተይዞ ከነበረው ጭብጥ አኳያ ታይቶ አልባት ማግኘት ያለበት ሁኖ ተገኝቷል በዚሁ መሠረት ወደ ተያዘው ጉዳይ ስንመለስ በበታች ፍርድ ቤቶች የተረጋገጡት ፍሬ ነገሮች በፍቺ ውጤት አፈጻጸም ወቅት በአመልካች እና ኛ ተጠሪ መካከል የባልና ሚስት የጋራ ሀብት የሆነው ቤት በጨረታ እንዲሸጥ ስለመታዘዙ በዚህን ሂደት ውስጥ ሁለቱም ወገኖች የቀደምትነት መብት መጠየቃቸው ሁኖም ግን ፍርድ ቤቱ በጨረታው ሂደት እንዲሳተፉ አድል በመስጠት እና ለሁለቱም ወገኖች የተለየ መብት ሳይሰጥ የጨረታው ሂደት የተከናወነ ስለመሆኑ በዚህም ሂደት ባልና ሚስት ተሳታፊ የነበሩ ቢሆንም ማንኛቸውም ያላሸነፉ እና በጨረታው ተሳታፊ የነበረው ኛ ተጠሪ ያሸነፈ ስለመሆኑ ነው አመልካችም ብትሆን ቀደም ሲል ጨረታው ከተከናወነ በኋላ በቅድሚያ እንድወስድ ትዕዛዝ ተሰጥቶ ፍርድ ቤቱ በስህተት ነው በሚል ማስተካከከያ መስጠቱ አግባብነት የለውም ከሚል በስተቀር ከላይ የተረጋገጡትን ፍሬ ነገሮች በተመለከተ የምታነሳው ክርክር የሌለ ከመሆኑም በላይ ከጨረታው መከናወን በፊት የቀደምትነት መብት ከኛ ተጠሪ በተለየ መልኩ ተሰጥቶኛል የሚል ክርክር የላትም በበታች ፍርድ ቤቶች የተረጋገጡትን ፍሬ ነገሮች በመያዝ አግባብነት ያላቸውን ድንጋጌዎች ስንመለከት ክርክሩ የባልና ሚስት የጋራ ሀብት ክፍፍል ክርክር የሚመለከት አንደመሆኑ መጠን በቀጥታ ተፈጻሚነት ያለው ህግ የክልሉ የቤተሰብ ህግ አዋጅ ቁ መሆኑን መገንዘብ ይቻላል በዚህ የክልሉ የቤተሰብ ህግ አንቀጽ መሠረት የፍቺ ውጤትን በተመለከተ በዓይነት ለመከፋፈል አዳጋች የሆነን አና ከተጋቢዎቹ እንደኛው ወገን ለሌላኛው ለመተው መስማማት ያልቻሉ እንደሆነ ንብረቱ ተሽጦ የተገኘውን ገንዘብ እንዲከፋፈሉ የሚደረግ ስለመሆኑ እና በዚሁ ድንጋጌ ስር በአሻሻጡ ሂደት ግራ ቀኙ ያልተስማሙ እንደሆነ ሽያጩ የሚደረገው በጨረታ እንደሆነ ተደንግዓል በዚህ ጉዳይ ደግሞ ሁለቱም ባልና ሚስት ሲቀርቡ ፍርድ ቤቱ ለሁለቱም የፈቀደው አንደማንኛውም ተጫራች በጨረታው እንዲሳተፉ የሚል አስከሆነ ድረስ አና ተሳትፈውም አሸናፊው ኛ ተጠሪ መሆኑ እስከተረጋገጠ ድረስ አመልካች በተለየ ሁኔታ የቀደምነት መብት ይገባኛል በማለት የምታቀርበው ክርክር አግባብነት ያለው ሁኖ አልተገኘም የበታች ፍርድ ቤቶችም በጨረታው ሄዛደት ያሸነፈውን ኛ ተጠሪ ቤቱን ይረከብ በማለት ውሣኔ መስጠታቸው በአግባቡ እና በፍሥሥህግ ቁ እና ተከታዮቹ ስር መሠረታዊ የማይንቀሳቀስ ንብረት ሸያጭ መርህን ያገናዘበ ነው ከሚባል በስተቀር የተፈጸመ መሠረታዊ የህግ ስህተት ስለመኖሩ የሚያመላክት ነገር አላገኘንም ባጠቃለይ የበታች ፍርድ ቤቶች አመልካች ያቀረበችውን የቀደምትነት ግዥ መብት በተመለከተ ውድቅ በማድረግ በጨረታው መሠረት አሸናፊው ወገን ኛ ተጠሪ ቤቱን እንዲረከብ በማለት ውሣኔ መስጠቱ በአግባቡና የተፈጸመ መሠረታዊ የህግ ስህተት የለም ብለናል በመሆኑም ቀጥሉ የተመለከተውን ውሣኔ ሰጥተናል ው ሣ ኔ የደቡብ ብሔብሔህዝ ብሔክል መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ሰሚ ችሎት በመዝቁ በቀን ዓም የሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝ ቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት እና የሀዋሳ ከተማ የመጀደረጃ ፍርድ ቤት በመዝ ቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጡት ውሣኔ በፍሥሥህግ ቁ መሠረት ጸንቷል አመልካች ያቀረቡት የቀደምትነት ግዥ መብት ወድቅ መደረጉ በአግባቡ ነው ብለናል በዚህ ችሎት ሐምሌ ቀን ዓም በዋለው ችሎት ተሰጥቶ የነበረው የእግድ ትዕዛዝ ተነስቷል በዚህ ችሎት በግራ ቀኙ ለደረሰው ወጪና ኪሣራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ትዘ የሰመቁ ሰኔ ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች አቶ ኃስላሴ ወርቄ ከጠበቃ ያሲን እድሪስ ጋር ቀረቡ ተጠሪ ወሮ ምስራቅ ወርቄ ከጠበቃ ነሲቡ አልዩ ጋር ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ በዚህ መዝገብ የቀረበው ጉዳይ ኑዛዜን መሰረት በማድረግ የቀረበውን ክርክር መነሻ ያደረገ ነው ክርክሩ የተጀመረው በአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ተጠሪ ባቀረቡት አቤቱታ ነው የአቤቱታው ይዘትም የአሁኑ አመልካች እናት ወሮ የሺ ይልማ መስከረም ቀን ዓም ያደረጉት ኑዛዜ በፍርድ ቤት ታህሳስ ቀን ዓም መጽደቁን ገልፀው ኑዛዜውን ሟች በእርጅና ምክንያት ጃጅተው እያለ ያደረጉት በመሆኑ በኑዛዜው ሰነድ ላይ የተቀመጠው ፊርማም የሟች ባለመሆኑ ኑዛዜው በሐሰት ውንጀላ አመልካችን የነቀለ በመሆኑ የኑዛዜ ቃሉ በስጦታ ውሉ መተካቱም የኑዛዜ ተጠቃሚነትን ቀሪ የሚያደርግ ነው የህጉን ፎርማሊቲ የጠበቀ ስላልሆነ የተጠሪ የኑዛዜ ተጠቃሚነት ሊሰረዝ ይገባል ሲሉ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ ተጠሪም ለአመልካች መቃወሚያ አቤቱታ በሰጡት መልስ ሟች በሙሉ ጤንነታቸው የሚሰሩትን ተግባር በማወቅና በመገንዘብ ያደረጉት ኑዛዜ መሆኑን አመልካችን ከውርሱ የነቀሉትም ይሰድባቸው ያንገላታቸው ያዋርዳቸው ለመደብደብ ሙከራ ያደርግባቸው ስለነበር መሆኑና ይህም በኑዛዜ ሰነዱ ተጠቅሶ ከተገኘ አንደ አውነት የሚወሰድና ከውርስ ለመንቀል በቂ እና ሕጋዊ ምክንያት መሆኑን የኑዛዜው ሰነድ በ ዓም ስጦታ ውሉ መተካቱም እርስ በእርሱ የሚጣጣምና አመልካች ከውርስ እስከተነቀሉ ድረስ የስጦታ ውሉ ፈራሽ ሊሆን ይገባል በማለት መቃወሚያ ሊያነሱ እንደማይችሉ በህጉ ክልከላ የተደረገ መሆኑን ገልጸው የአመልካች የመቃወሚያ አቤቱታ ውድቅ ሊሆንልኝ ይገባል ሲሉ ተከራክረዋል የስር ፍቤትም የግራ ቀኙ ምስክሮችን በመስማትና ፊርማው በፎረንሲክ ፖሊስ እንዲመረመር አድርጎ ጉዳዩን መርምሮ የሮረንሲክ ምርመራ ውጤቱን በተመለከተ ፊርማውን መለየት አልተቻለም ፊርማውን ማጣራት አልተቻለም የሚሉ ሐረጎች በአንድ ላይ የያዘ በመሆኑ ውጤቱ ፊርማው የሟች አይደለም ለማለት የሚያስችል ባለመሆኑ ማለፉን ገልፆ የፊርማውን ክርክር በዚሁ ያለፈው ሲሆን ዋናውን ክርክር በተመለከተ የኑዛዜ ሰነዱ በስጦታ ውሉ መተካቱን ይህ ሆኖ እያለ ተጠሪ የኑዛዜ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ይሰጠኝ ጥያቄ ለፍርድ ቤት ማቅረባቸው አግባብ እንዳልነበር የአመልካች ከውርስ መነቀል ያለመነቀል በኑዛዜ ሰነዱ በፀደቀበት ሳይሆን ከስጦታ ውሉ ጋር ተያይዞ በሚነሳው ክርክር ሊታይ የሚገባው መሆኑን በምክንያትነት ይዞ ለተጠሪ የተሰጠውን የኑዛዜ ወራሽነት በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ሰርዞታል በዚህ ውሳኔ ተጠሪ ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለከተማው ይግባኝ ሰሚ ፍቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ ሟች የውርስ ንብረታቸውን ለአሁኗ ተጠሪ በኑዛዜ መስከረም ቀን ዓም ከሰጡ በኋላ መጋቢት ቀን ዓም በተደረገ የስጦታ ውል ደግሞ ለተጠሪ መልሰው ማፅደቃቸው ንብረቱ የተላለፈለት ሰው አንድ መሆኑን የሚያሳይ በመሆኑና ይህም በፍብሕቁጥር መሰረት ተገቢ መሆኑን ገልጾ የነዛዜ ሰነዱ በስጦታ አልተሻረም በማለት የስር ፍቤትን ውሳኔ ሽሮታል በዚህ ውሳኔ አመልካች ቅር በመሰኘት አቤቱታቸውን ለከተማው ሰበር ችሎት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ ችሎቱ ጉዳዩን መርምሮ ለጉዳዩ ተፈፃሚነት ያለው ድንጋጌ የፍብሕቁጥር ሳይሆን የፍብሕቁጥር መሆኑን ገልጾ ሟች ያደረጉት ኑዛዜ በስጦታ ውሉ በከፊል ተሽሯል በሚል ምክንያት የስር ፍርድ ቤትን ውሳኔ ከአሻሻለ በኋላ የስር ፍቤት ያልተሻረውን የኑዛዜ ክፍል በሚመለከት በኑዛዜው ላይ የቀረበውን ክርክር ተመልክቶ ተገቢ ነው ያለውን ውሳኔ አንዲሰጥ ጉዳዩን መልሶ ልኮለታል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም የከተማው ሰበር ለጉዳዩ አወሳሰን መሰረት አድርገውት የነበረው ኑዛዜ በ ዓም በተደረገ የስጦታ ውል በከፊል ተሸራል ተብሎ መወሰኑ ተገቢ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው ግራ ቀኙ በጽሁፍ እንዲከራከሩ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም ጉዳዩን ከግራ ቀኝ ወገኖች ክርክር አቤቱታ ከቀረበበት ውሳኔ እና ከሕጉ ጋር አገናዝቦ ጉዳዩን ለሰበር ችሎቱ ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካች የሟች እናታቸውን ንብረት ለመውረስ ሲፈልጉ ተጠሪ በሕጉ አግባብ ባልተደረገ የኑዛዜ ሰነድና የስጦታ ውል መሰረት የውርስ ንብረቱን ይዘው እንደሚገኙ ገልፀው ክስ ሊመሰርቱ የቻሉ መሆኑና የስር ፍቤት ክሱን ውድቅ ያደረገው ደግሞ የኑዛዜ ሰነዱ በስጦታ ውሉ ተተክቷል ሌሎች መከራከሪያ ነጥቦችን ደግሞ የስጦታ ውል ይፍረስልኝ ጥያቄ ሲቀርብ የሚታዩ ናቸው በማለት የኑዛዜ ወራሽነትን ብቻ ሰርዞ ሲወስን የከተማው ሰበር ሰሚ ችሎት የኑዛዜ ሰነዱ ሙሉ በሙሉ ሊሰረዝ አይገባም በማለት መወሰኑን ነው ተጠሪ ስጦታ በሟች የሺ ይልማ ተደርጎልኛል የሚሉት መጋቢት ቀን ዓም ሲሆን ሟች ከዚህ አለም በሞት የተለዩት ህዳር ቀን ዓም መሆኑን አንዲሁም መስከረም ቀን ዓም ሟች ኑዛዜ ማድረጋቸውን ከክርክሩ ሄደት ተገንዝበናል በመሆኑም ሟች አደረጉ የተባሉት የስጦታ ውል ከሟቹ ህልፈተ ሕይወት በኋላ ተፈፃሚ የሚሆን ነው እንደዚህ አይነት የስጦታ ውል ላይ ስለኑዛዜ የተደነገጉት ድንጋጌዎች ተፈጻሚነት እንደሚኖራቸው የፍብሕቁጥር ድንጋጌ በሐይለ ቃል ያስቀምጣል በፍብሕቁጥር ስር ደግሞ በማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ የሚደረግ ስጦታ በግልፅ በሚደረግ ኑዛዜ አሰራር አይነት ካልተደረገ ፈራሽ ስለመሆኑ ተደንግጓል በግልፅ የሚደረግ ኑዛዜ አሰራር በፍብሕቁጥር ስር ተመልክቷል እንዲህ ከሆነ የሟች ሕጋዊ እና የኑዛዜ ወራሾች የስጦታው አሰራር በሕጉ የተቀመጠውን አሰራር የተከተለ መሆን ያለመሆኑን መሰረት አድርገው ስጦታው ነዛዜውን ተክቷል የሜል ክርክር ቢያቀርቡ የሚከለከሉበት ሕጋዊ አግባብ የሌለ መሆኑን ከላይ የተጠቀሱት ድንጋጌዎች ከፍብሕቁጥር እስከ ድረስ የተደነገጉት ድንጋጌዎች እንዲሁም የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ ይዘትና መንፈስ ያስገነዝባል ከሁሉም በላይ ሟች ሲሞት ተፈፃሚነት ያለው ስጦታ ከሆነ ስጦታው መሻር ያለመሻሩን ሊረጋገጥ የሚችለው በውርስ ሕጉ ስለኑዛዜ መሻር በሚደነግጉት ድንጋጌዎች መሰረት ይሆናል በመሆኑም የፍብሕቁጥር እና ተከታይ ድንጋጌዎች ለዚህ አይነት ስጦታም ተፈፃሚነት ይኖረዋል በዚህ ድንጋጌ መሰረት በግልጽ የተደረገ ኑዛዜ በግልጽ አኳኋን በተናዛዝ ሊሻር እንደሚችል ይደነግጋል የኑዛዜ አንዱ አይነተኛ ባህሪይ ተናዛዝ በፈለገው ጊዜ የሚሽረው አይነት መሆኑ እንደሆነ ይታመናል በመሆኑም በሕጉ አግባብ የመሻሩ ተግባር አእስከተከናወነ ድረስ ጥበቃ ሊደረግለት የሚገባው ጉዳይ ነው በዚህም መሰረት ኑዛዜ ተናዛ በፈለገው ጊዜ የሚሽረው ስለመሆኑ ሕጉ የሚያስገነዝበን ከሆነ በዚህ ረገድ የሚሰጠው ትርጉምም የተናዛ ኑዛዜውን የመሻር ስልጣን በሚያጣብብ መልኩ ሊሆን አይገባም በመሆኑም የከተማው ሰበር ሰሚ ችሎት ለጉዳዩ የፍብሕቁጥር ድንጋጌን መሰረት አድርጎ ጉዳዩን በማየት ሟች መስከረም ቀን ዓም አደረጉ በተባሉት ኑዛዜ ስር የተዘረዘሩትን ንብረቶችን አይነት ብዛት ሟች መጋቢት ቀን ዓም አደረጉ በተባለው የስጦታ ሰነድ ስር ከተጠቀሱት ንብረቶች አይነት አና ብዛት እንዲሁም ከሰነዶች ፎርማሊቲ አንፃር ተመልክቶ የኑዛዜ ሰነዱ በከፊል የተሻረ ነው በማለት የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ለማለት አልተቻለም በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ው ሳላ ኔ በአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት በመቁጥር ሰኔ ቀን ዓም የተሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥህቁጥር መሰረት ጸንቷል የስጦታው አይነት ስጦታ ሰጪው ከሞቱ በላ ተፈፃሚነት እንዲኖረው የተደረገ በመሆኑ ተጠሪ ስጦታው ኑዛዜውን የተካ ነው በማለትና የሥጦታ ውሉ በሕጉ የተቀመጠውን ስርዓት ያሟላ ነው በማለት ያቀረቡት ክርክር በከተማው ሰበር ሰሚ ችሎት ተቀባይነት አግኝቶ የ ዓም የኑዛዜ ሰነድ በ ዓም የስጦታ ውል በከፊል ተሽራል ተብሎ መወሰኑ በአግባቡ ነው ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርከር የወጣውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ትዘ የሰመቁ ሰኔ ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች ወሮ ሶፊያ መሐመድ ቀረቡ ተጠሪ አቶ መሐመድ ይመር ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍ ርድ ይህ የሰበር አቤቱታ ሊቀርብ የቻለው አመልካችና ተጠሪ ጋብቻቸው ጸንቶ ባለበት ጊዜ በተጠሪ ስም እጣ የደረሰው ቢሆንም ቅድመ ክፍያ ጋብቻው በፍርድ ቤት ውሳኔ መፍረስ በላ የተከፈለበት የኮንዶሚኒየም ቤት የጋራ ነው ተብሎ የሥር ፍቤቶች የሰጡት ውሣኔ ተገቢ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ተብሎ ነው አመልካች ታህሳስ ቀን ዓም በጻፉት የሰበር ማመልከቻ አከራካሪው የኮንደሚኒየም ቤት በጋብቻ ጊዜ በስማቸው የደረሰ ቢሆንም እጣው ሊደርስ የቻለው መንግስት ለሴቶች የተለየ የእጣ እድል ስርዓት በመዘርጋቱ በመሆኑ እና እጣው ከደረሰ በኋላም ጋብቻው በፍርድ ቤት ውሳኔ ፈርሶ ለቤቱ የቅድመ ክፍያ ገንዘብ የተከፈለ መሆኑ ተረጋግጦ እያለ ቤቱ በጋብቻ ጊዜ የተፈራ የጋራ ንብረት ነው ተብሎ መወሰኑ ያላግባብ ነው የሚሉትን የቅሬታ ነጥቦችን ጠቅሰዋል የጉዳዩ አመጣጥም ሲታይ በግራ ቀኙ መካከል የነበረው ጋብቻ በፍቺ ከፈረሰ በኋላ ተጠሪ የጋራ ንብረቶች ናቸው የሚሏቸውን አይነታቸውንና ብዛታቸውን በመግለፅ ዳኝነት መጠየቃቸውን የስር ፍርድ ቤት የውሳኔ ግልባጭ ያሳያል በዚህ ዝርዝር ውስጥም አስከዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት የሚከራክሩበት በሰሚት ሳይት የሚገኝ ሕንፃ ቁጥር ባለ ሁለት መኝታ በተጠሪ ስም የተመዘገበ ኮንዶሚኒየም ቤት አጣው ጋብቻው ጸንቶ ባለበት ጊዜ የወጣ በመሆኑ በትዳር ጊዜ የተፈራ የጋራ ንብረት ስለሆነ ልንካፈል ይገባል የሚል የዳኝነት ጥያቄ ይገኝበታል ከዚህም በተጨማሪ ተጠሪ ከአመልካች ጋር በጋብቻ ተሳስረው በነበሩበት ጊዜ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ውስጥ በ ካሜትር ቦታ ላይ የሰፈረና በአመልካች ስም የተመዘገበ መኖሪያ ቤት የተለያዩ የቤት ቁሳቁሶች መኖራቸውን ገልፀው ክፍፍሉ እንዲደረግ ዳኝነት ጠይቀዋል የአሁኗ አመልካች ለተጠሪ የንብረት ክፍፍል ጥያቄ በሰጡት መልስም በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ውስጥ በ ካሜትር ቦታ ላይ የሰፈረና በአመልካች ስም የተመዘገበ መኖሪያ ቤት የተለያዩ የቤት ቁሳቁሶች መኖራቸውን ሳይክዱ ክፍፍሉ ቢደረግ ተቃውሞ የሌላቸው መሆኑን የገለፁ ሲሆን የኮንዶሚኒየም ቤቱን በተመለከተ ግን የጋራ ስላልሆነ ተጠሪ ሊጠይቁ አይችሉም ሲሉ ተከራክረዋል የንብረት ክርክሩ በዚሁ መልኩ የቀረበለት የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤትም ተገቢውን ማጣራት ከአደረገ በሁዋላ የኮንዶሚኒየም ቤቱ የጋራ መሆነ ማረጋገጡን ገልጾ አመልካች ለቅድመ ክፍያ ከፈልኩ የሚሉትን የብር ሰላሳ ሁለት ሺህ አርባ ስምንት ብር ከአርባ ሳንቲም ግማሽ ብር አስራ ስድስት ሺኅ ፃያ አራት ብር ከፃያ ሳንቲም ተጠሪ እንዲተኩላቸው ቤቱ ከእነ ቀሪ አእዳው ግን የጋራ ነው በማለትና የታመኑትን ንብረቶች በሕጉ አግባብ ሊከፋፈሉ የሚችሉበትን መንገድ በመዘርዘር ውሳኔ ሰጥቷል ኮንዶሚኒም ቤቱን በተመለከተ በስር ፍርድ ቤት በተሰጠው ውሳኔ አመልካች ቅሬታ አድሮባቸው ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቢያቀርቡም በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሰርዞባቸዋል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳጌፄ በመቃወም ለማስለወጥ ነው አቤቱታው ተመርምሮም የኮንዶሚኒየም ቤቱ የጋራ ነው ተብሎ መወሰኑ ባግባቡ መሆን ያለመሆኑ ሊጣራ የሚገባው ነጥብ ሁኖ በመገኘቱ ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪም ጥሪ ተደርጎላቸው ግራ ቀኙ በፅሑፍ እንዲከራከሩ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መሰረት ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር ከሕጉ አኳያ እንደሚከተለው ተመርምራሯል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካችና ተጠሪ ጋብቻቸው ጸንቶ ባለበት ጊዜ ሚያዚያ ወር ላይ አከራካሪው የኮንዶሚኒየም ቤት በተጠሪ ስም የደረሳቸው መሆኑን ሰኔ ቀን ዓም ደግሞ ጋብቻው በፍርድ ቤት ውሳኔ መፍረሱን ከዚህም በኋላ የጋብቻ ውጤት የሆነው የንብረት ክርክር ባልተካፄደበት ሁኔታ ነሐሴ ቀን ዓም አመልካች ለኮንዲሚኒየም ቤቱ ቅድመ ክፍያ የከፈሉ መሆኑንና ጳጉሜ ቀን ዓም ላይ ከሚመለከተው አስተዳደር አካል ጋር የኮንዶሚኒየም ቤቱን በተመለከተ ውል የተዋዋሉ መሆኑ በፍሬ ነገር ደረጃ የተረጋገጡ ጉዳዮች መሆናቸውን ነው አመልካች አሁን በዚህ ሰበር ደረጃ አጥብቀው የሚከራከሩት ቤቱ ሴት በመሆናቸው ባገኙት ልዩ ድጋፍ የደረሳቸውና ቅድመ ክፍያውንም ከጋብቻ መፍረስ በኋላ የከፈሉት በመሆኑ የጋራ ሊሆን አይችልም በሚል ምክንያት ነው ተጠሪ ደግሞ አመልካች ለእጣው እንዲመዘገቡ የተደረገው ተጠሪ ካላቸው የስራ ባህርይ አንፃር አመልካች በቋሚነት አዲስ አበባ ስለሚኖሩ ጉዳዩን ለመከታተል እንዲቻል ስለመሆኑና እጣውም ሴት በመሆናቸው በተለየ መንገድ ያላገኙት መሆኑን ጠቅሰው በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ውሳኔ የቤተሰብ ሕጉን ያገናዘበ በመሆኑ ሊጸና ይገባል ሲሉ ተከራክረዋል በመሰረቱ በስር ፍርድ ቤት ያልቀረበ አዲስ የፍሬ ነገር ክርክር በበላይ ፍርድ ቤት ሊነሳ እንደማይችል የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ ያሳያል ይህ ሰበር ሰሚ ችሎትም የሚመራው በቱ የፍትሓ ብሔር ስነ ስርዓት ሕጋችን በመሆኑ ከላይ የተጠቀሰው ድንጋጌ ለዚህ ችሎትም ተፈጻሚነት ያለው ነው በመሆኑም በበታች ፍርድ ቤቶች ያልተነሳ የፍሬ ነገር ክርክር በሰበር ችሎት የሚነሳበት አግባብ የለም ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስም አመልካች የኮንዶሚኒየም ቤት እጣ በጋብቻ ውስጥ የደረሳቸው መሆኑን ሳይክዱ አጣው በሴትነታቸው የደረሳቸው መሆኑን ጠቅሰው ተጠሪ በቤቱ ላይ መብት የላቸውም በማለት በዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት ተከራክረዋል ይሁን እንጂ የቤቱ ዕጣ በጋብቻ ውስጥ ግራ ቀኙ እያሉ የደረሰ መሆኑ አንደተጠበቀ ሁኖ አመልካች አጣውን በሴትነት ያገኘሁት ነው በማለት እዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት የሚያቀርቡት የፍሬ ነገር ክርክር ስርዓቱን ጠብቆ የቀረበ ባለመሆኑ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተቀባይነት የሌለው ነው አመልካች እጣው የደረሰው በጋብቻ ውስጥ መሆኑን ሳይክዱ ለቤቱ ቅድመ ክፍያ ከጋብቻ መፍረስ በኋላ በስማቸው ወይም ከግል ገንዘባቸው መክፈላቸውና ውሉንም ከአስተዳደሩ ጋር ማድረጋቸው በጋብቻ ጊዜ የደረሰውን እጣ ውጤቱን የሚቀየርው ሊሆን የሚችልበት ሕጋዊ አግባብ የለም የኮንዶሚኒየም ቤት ለህብረተሰቡ የሚሰጥበትን አግባብ የሚገዙ ሕጎችም ከምዝገባ ጀምሮ የተለያዩ ሂደቶች ያሉ ስለመሆኑ የሚሳዩ ሲሆን በትዳር ውስጥ በሚገኙ ባልና ሚስት ለእጣው ሲመዘገቡ ሁለቱም ሊመዘገቡ አንደማይችሉ የሚታወቅ ነው በመሆኑም አንዱ ተጋቢ በጋብቻ ጊዜ ስሙ ከተመዘገበና እጣው ጋብቻው ጸንቶ ባለበት ጊዜ ከደረሰ በቤቱ ላይ የሚገኘው መብትና ግዴታ የተጋቢዎች የጋራ ነው ከሚባል በስተቀር የቅድሚያ ክፍያ ጋብቻው ከፈረሰ በሁዋላ በአጭር ጊዜ ወይም ወዲያውኑ በመከፈሉና ውሉም ጋብቻው ፍርሶ የንብረት ክፍፍል ባልተደረገበት ሁኔታ ከሚመለከተው አካል ጋር እጣው በስሙ የወጣለት ተጋቢ በመፈራረሙ ብቻ ንብረቱ የዚሁ ቅድመ ክፍያውን የከፈለውና ውሉን የተዋዋለው ተጋቢ የግል ንብረት ነው የሚባልበት ሕጋዊ አግባብ የለም በመሆኑም አመልካች የኮንዶሚኒየም ቤቱ የግሌ ነው በማለት ያቀረቡት ክርክር ስርዓቱን ጠብቆ ያልቀረበና ሕጋዊ መሰረት የሌለው ሁኖ ስለአገኘነው በጉዳዩ ላይ የበታች ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ለማለት አልተቻለም በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ው ሣ ኔ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ በመቁ ሐምሌ ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ በ ዓም የጸናው ውሳኔ በፍብሕሥሥቁ መሠረት ጸንቷል የኮንዶሚኒየም ቤቱ አጣ የደረሰው ጋብቻ ፀንቶ ባለበት ጊዜ ስለሆነና አመልካች ለቤቱ ቅድመ ክፍያ በመክፈል ውሉን ከአስተዳደር አካሉ አደረግሁ የሚሉት ጊዜ ጋብቻው በፍርድ ቤት ውሳኔ ከፈረሰ በአጭር ጊዜ ውስጥና የንብረት ክፍፍሉ ባልተደረገበት ሁኔታ በመሆኑ ቤቱን የአመልካች የግል ንብረት ነው ለማለት የሚያስችል ሕጋዊ አግባብ የለም ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፃዲ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች አቶ ብዙአየሁ ታደሰ ጠበቃ ምህረትአብ ልዑልና ወሮ አበባ መንግስቱ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ ሰሎሜ ሻወል ጠበቃ አቶ ኃይሉ ንጋቱ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤትና የፌዴራል የከፍተኛ ፍቤት የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት ያቀረቡትን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ጉዳዩ አመልካችና ተጠሪ የፍች ውጤትን በተመለከተ ያደረጉት ስምምነት ተፈፃሚነትን የሚመለከት ነው ጉዳዩ በመጀመሪያ የታየው በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ነው በሥር ፍቤት ተጠሪ ከሳሻ አመልካች ተከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል ተጠሪ ከአመልካች ጋር የነበራቸው ጋብቻ በፍች እንዲፈርስና የፍች ውጤት በሆነው የጋራ ንብረት ክፍፍልና የልጆች አስተዳደግ ጉዳይ ከአመልካች ጋር በመስማማት ስምምነቱን በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ሀምሌ ቀን ዓም ያስፀደቁ መሆኑን ገልፀው በስምምነቱ መሠረት አብዛኛው ሁኔታዎች የተፈፀሙ ቢሆንም በቦሌ ክከተማ ቀበሌ የሚገኘውና የካርታ ቁጥሩ ቁጥሩ የሆነ በተከሳሽ አመልካች ስም ያለና በቦሌ ክከተማ ቀበሌ የካርታ ቁጥሩ የሆነና ቁጥሩ የሆነ ፎቅ ቤት በስምመነታችን መሰረት ከዕዳና እገዳ ነፃ በማድረግ ለከሳሽ ተጠሪ አላዛወሩም ተከሳሽ በስምምነቱ መሰረት እንዲፈፀም ማስጠንቀቂያ ቢሰጠውም በስምምነቱ መሠረት ያልፈፀመ በመሆኑ ንብረቱን ከዕዳና እገዳ ነፃ አድርገው እንዲያዛውሩ ትዕዛዝ ይሰጥልኝ ይህ የማይቻል ከሆነ ግምታቸውን እንዲከፍሉ ይወሰንልኝ በማለት ክስ አቅርበዋል አመልካች በተከሳሽነት ቀርበው በስምምነቱ መሰረት የቤቶቹን ስመ ንብረት ለከሳሽ ተጠሪ ለማዛወር አስፈላጊውን እንዳሟላ ከሳሽ ደግሞ የዴንቨሩን ጋብቻ ሰርተፊኬት አቅርበው የዴንቨሩን ጋብቻ እንድናፈርስ ስምምነት ተደርጓል ጉዳዩ በሽማግሌ ታይቷል ከሳሽ የዴንቨሩ ጋብቻ ሳይፈርስ ስም እንዲዛወር መጠየቋ ተገቢ አይደለም በማለት መልስ ሰጥቷል የስር ፍቤት ለፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ስለ ፍችና የፍች ውጤት አቅርበው ባፀደቁት ስምምነት ውስጥ ተከሳሽ አመልካች ለከሳሽ ተጠሪ የቤቶቹን ስመሀብት የሚያዛውረው በኮሎራዶ ዴንቨር ያለው ጋብቻ ከፈረሰ በኋላ ነው የሚል ይዘት የለውም ተከሳሽ በሁለት ዓመት ተኩል ጊዜው ውስጥ ቤቶቹን ከዕዳና አገዳ ነፃ አድርገው ለከሳሽ ለማዛወር የተስማሙ በመሆኑ አሁን ጊዜ ሲሰላ ሶስት ዓመት የሆነው በመሆኑ በስምምነቱ መሰረት ቤቶቹን ነፃ አድርገው ስመሀብቱን ለከሳሽ ያዛውሩ በማለት ትዕዛዝ ሰጥቷል አመልካች በዚህ ትዕዛዝ ቅር በመሰኘት ለከፍተኛው ፍቤት ይግባኝ አቅርበዋል ይግባኝ ሰሚው ፍቤት ይግባኙን በፍሥሥሕግ ቁጥር መሠረት ሰርዞታል አመልካች ህዳር ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ አመልካችና ተጠሪ በሁለት አገር የጋብቻ ሥርዓታቸውን ፈፅመዋል የስር ፍቤት ስምምነቱን ሲፈፅሙ የአመልካችና ተጠሪ ፍላጎት ምን እንደነበር ስለ ውሎች አተረጓጐም የተደነገጉ ድንጋጌዎችን መሰረት በማድረግ ስምምነቱን መተርጐም ሲገባው ይህንን ሳያደርግ ተጠሪ የኮሎራዶ ዴንቨር ያለውን ጋብቻ ሳታፈርስ የቤቱ ስመ ሀብት አንዲዛወር መወሰኑ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው ተጠሪ የበኩሉን ግዴታ ባልተወጣበት ሁኔታ አመልካች በስምምነቱ መሰረት እንዲፈጽም ትዕዛዝ ሊሰጥ አይገባም የስር ፍቤት የሰጠው ትዕዛዝ ዓለም አቀፍ የግለሰብ የህግ ጥያቄ የሚያስነሳ ነው ስለዚህ በሰበር ታይቶ ይወሰንልኝ በማለት አመልክተዋል ተጠሪ በበኩላቸው አመልካችና ተጠሪ የነበራቸው ጋብቻ በፍች እንዲፈርስና ጋብቻው በፍች ከፈረሰ በኋላ ስለሚኖረው የጋራ ንብረት ክፍፍልና የልጆች አስተዳደግ ሥምምነት ፈፅመው ስምምነቱ ሥልጣን ባለው ፍቤት ፀድቋል ክስ የቀረበባቸው ቤቶች የተጠሪ ድርሻ ስለመሆናቸው በስምምነቱ በግልፅ ተመልክቷል ተጠሪ የጋራ ንብረት ለመካፈል ባደረገው ስምምነት መሰረት አመልካች እንድፈጽም ያቀረብኩትን ክስ ተቀብሎ የሥር ፍቤት የሰጠው ትፅዛዝ የህግ ስህተት የለበትም በሰበር የማጣሪያ ችሎት የተያዘው ጭብጥም እኔና አመልካች ሥልጣን ላለው ፍቤት ካስመዘገብነው የፍችና የፍች ውጤት ከሚዘረዝረው ስምምነት ጋር ምንም አይነት ግንኙነት የሌለው ነው አመልካች የኮሎራዶ ዴንቨር ያለው ጋብቻ ሣይፈርስ ስምምነቱን አልፈፅምም በማለት ያቀረበው ክርክር የህግ መሰረት የለውም ጉዳዩ የዓለም አቀፍ የግለሰብ ህግ ጥያቄ የሚያስነሳ አይደለም የሚል መከራከሪያ ያቀረቡ ሲሆን አመልካች የሰበር አቤቱታውን በማጠናከር የመልስ መልስ አቅርቧል ከስር የክርክሩ አመጣጥና አመልካች በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም በታች ፍቤቶች አመልካችና ተጠሪ በመካከላቸው የነበረውን ጋብቻ ለማፍረስ ከፍች በኋላ የጋራ ንብረት ክፍያንና የልጆች አስተዳደግን በተመለከተ ባደረጉት ስምምነቶች ሀምሌ ቀን ዓም ለፌዴራል የመጀመሪያ ፍቤት አቅርበው ባፀደቁት መሰረት አመልካች ክስ የቀረበባቸውን ሁለት ቤቶች ለተጠሪ ባለሀብትነቱን እንዲያስተላለፍ የሰጡት ትዕዛዝ ተገቢ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ጭብጥ በመያዝ ጉዳዩን መርምረናል ከላይ የተያዘውን ጭብጥ ለመወሰን በመጀመሪያ አመልካችና ተጠሪ ያደረጉትና የፌዴራል የመደፍቤት ሀምሌ ቀን ዓም ያፀደቀው ስምምነት የሚኖረው ውጤት ምንድን ነው የሚለውን ነጥብ ማየት አስፈላጊ ነው አመልካችና ተጠሪ ሀምሌ ቀን ዓም የፍች የጋራ ሀብት ክፍፍልና የልጆች አስተዳደግ ስምምነት በማድረግ መጋቢት ቀን ዓም በኢትዮጵያ ግዛት ክልል በአዲስ አበባ የፈፀሙትን ብሔራዊ ጋብቻ በፍች እንዲፈርስ ጋብቻው በፍች ሲፈርስ ያሏቸውን የጋራ ሀብቶች የሚከፋፈሉበት ሁኔታና የልጆች አስተዳደግ አንዴት እንደሆነ በዝርዝር ፅፈው ፍችውና የፍች ውጤቱን በተመለከተ ያደረጉት ሥምምነት የፌዴራል የመደፍቤት እንዲያጸድቅላቸው በጋራ ባቀረቡት አቤቱታ መሰረት የፌዴራል የመደፍቤት ፍችንና የፍች ውጤትን በተመለከተ አመልካችና ተጠሪ ያደረጉት ስምምነት የአመልካችና የተጠሪ ፈቃዳቸውን የገለጹበት ለልጆች አስተዳደግና ለህግና ለሞራል ተቃራኒ አለመሆኑን በማረጋገጥ ሀምሌ ቀን ዓም የፀደቀው መሆኑን ከሥር ፍቤት ውሳኔና ግራ ቀኙ በሰበር ካቀረቡት የፅሁፍ ክርክር ተረድተናል የፍች ስምምነት እንዲያፀድቅ በባልና በሚስቱ ስምምነት ጥያቄ የቀረበለት ፍቤት የፍች ስምምነቱን ከማጽደቁ በፊት የፍች ስምምነቱ የባልና የሚስቱ ትክክለኛ ፍላጎት መሆኑን ባልና ሜስቱ ፈቃዳቸውን በነፃ የሰጡ መሆኑን እንደዚሁም ስምምነቱ ለህግና ለሞራል የማይቃረን መሆኑን ባልና ሚስቱ ስለፍች ውጤት ያደረጉት ስምምነት የልጆቻቸውን ደህንነትና ጥቅም በበቂ ሁኔታ የሚያስጠብቅ መሆኑና ስምምነቱ የሁለቱንም ተጋቢዎች ጥቅም ሚያስጠብቅ መሆኑን የማረጋገጥ ግዴታ አንዳለበት በተሸሻለው የፌዴራል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ ተደንግጓል እንዲሁም የፍችው ውጤት በስምምነት በሚያልቅበት ጊዜ ስምምነቱ ተፈፃሚነት የሚኖረው ፍቤት ቀርቦ ተቀባይነት ሲያገኝ እንደሆነ የተሸሻለው የቤተሰብ ህግ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ይደነግጋል የፌዴራል የመደፍቤት አመልካችና ተጠሪ ሀምሌ ቀን ዓም ተፈራርመው በጋራ ማመልከቻ ፍቤቱ እንዲያጸድቅላቸው የጠየቁትን የፍችና የፍች ውጤት ስምምነት ከማጽደቁ በፊት አስገዳጅነት ባለው በቤተሰብ ህጉ አንቀፅ ሊጣሩና ሊረጋገጡ የሚገባቸውን መሰረታዊ ጉዳዮች በማረጋገጥ እንደሆነ ለመገንዘብ ይቻላል በህግ ስልጣን የተሰጠው ፍቤት የስምምነቱን ይዘት ስምምነቱ በልጆች አስተዳደግ ላይ የሚኖረውን ውጤት የሁለቱንም ተጋቢዎች መብትና ጥቅም የሚያስከብር መሆኑን በማረጋገጥ ካፀደቀው ስምምነቱ ህጋዊ ውጤት ያለውና በባልና ሚስቱ ላይ አስገዳጅነት ያለው ሰነድ እንደሚሆን ከቤተሰብ ህጉ አንቀፅ ንዑስ አንቀጥ ለመረዳት ይቻላል አመልካችና ተጠሪ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኘውን የጋራ ሀብታቸውን ለመከፋፈል ባደረጉት ስምምነት መሰረት አመልካች እንዲፈፅም ያቀረበችው ክስ የቤተሰብ ህጉን አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና የፍትሃብሔር ሥነ ሥርዐት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ መሰረት ያደረገ ነው አመልካችና ተጠሪ ባደረጉት ስምምነት ተጠሪ ክስ ያቀረበችባቸው ሁለት ቤቶች የተጠሪ ድርሻ መሆናቸው በግልፅ እንደተቀመጠ ፍሬ ጉዳይ የማጣራትና ማስረጃ የመመዘን ሥልጣን ባላቸው በስር ፍቤትና በይግባኝ ሰሚው ፍቤት ተረጋግጧል ከዚህ በተጨማሪ በጋራ ንብረት ለመካፈል አመልካችና ተጠሪ ባደረጉት ስምምነት የተጠሪ ድርሻ መሆናቸው የተገለጹትና ክስ የቀረበባቸውን ሁለት ቤቶች አመልካች ለተጠሪ ለማስረከብ የሁለት ዓመት የስድስት ወር የጊዜ ገደብ የተሰጠው ከመሆኑ ውጭ ሌላ ቅድመ ሁኔታ ያልተቀመጠ መሆኑንና አመልካች ቤቶቹን የማስረክበው በአሜሪካን አገር የኮሎራዶ ዴንቨር ግዛት የተፈፀመው ጋብቻ መፍረስ ይገባዋል በማለት የሚያቀርበው ክርክር ግልፅ የሆነውና ሥልጣን ባለው ፍቤት ያፀደቀውን የፍችና የፍች ውጤት ስምምነት የሚጥስ ስለመሆኑ ፍሬ ጉዳይ የማጣራትና ማስረጃ የመመዘን ሥልጣን ባላቸው ፍቤቶች ተረጋግጧል አመልካች የበታች ፍቤቶች ስምምነቱን የአመልካችና የተጠሪን ፍላጎት መሰረት በማድረግ ትርጉም መስጠት ነበረባቸው በማለት በሰበር ያቀረቡት ክርክርም በመጀመሪያ ደረጃ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት አመልካችና ተጠሪ ያቀረቡትን የፍችና የፍች ውጤት ስምምነት ከማጽደቁ በፊት የአመልካችና የተጠሪ ፍላጎት በኢትዮጵያ ውስጥ መጋቢት ቀን ዓም ያደረጉት ጋብቻ በፍች ማፍረስ አንደዚሁም የልጆቻቸውን አስተዳደግና የጋራ ንብረታቸውን ለመካፈል መሆኑን በማረጋገጥ ያፀደቀው በመሆኑ አንደዚሁም ውሎች ግልፅ በሆኑ ጊዜ ግልዕ ሆኖ ከሚሰማው በመራቅ የተዋዋዮች ፈቃድ ምን እንደነበር ዳኞች ለመተርጎም እንደማይችሉ በፍብሕቁጥር በግልፅ የተደነገገ በመሆኑ አመልካች ይህንን መሰረታዊ የውል አተረጓጐም መርህ በሚቃረን ሁኔታ ግልጽ የሆነውን የፍችና የፍች ውጤት ስምምነት ፍቤቶች ሊተረጉሙት ይገባል በማለት ያቀረቡት ክርክር የህግ ድጋፍ የሌለው በመሆኑ አልተቀበልነውም አመልካች ጉዳዩ የዓለም አቀፍ ግለሰብ ህግ ጥያቄ የሚያስነሳ መሆኑን በአሜሪካን አገር የሚኖር የህግ ባለሙያ የሰጣቸውን አስተያየት በሰበር አቤቱታቸው ውስጥ በመጥቀስ የሰበር አቤቱታ አቅርበዋል ሆኖም በዚህ መዝገብ የተያዘው ክርክር የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት አመልካችና ተጠሪ በኢትዮጵያ ህግ መሰረት መጋቢት ቀን ዓም የፈፀሙትን ጋብቻ በፍች ለማፍረስ ያደረጉትን ስምምነትና የፍችውን ውጤት በስምምነት ለመጨረስ ተስማምተው የቀረቡትን የልጆች አስተዳደግና የጋራ ንብረት ክፍያ ውል የተሸሻለውን የቤተሰብ ህግ መሰረት በማድረግ መርምሮ ሀምሌ ቀን ዓም የስር ፍቤት ቀደም ብሎ በማጽደቅ የሰጠውን ውሳኔ ለማስፈዕም የቀረበ ክርክር ነው የፌዴራል የመደፍቤት ሀምሌ ቀን ዓም ባፀደቀው ስምምነት መሰረት በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙትንና የተጠሪ ድርሻ የሆኑ ቤቶች አመልካች ለተጠሪ እንዲያስረክብ ትፅዛዝ መስጠት የዓለም አቀፍ የግለሰብ ህግ ጥያቄ የሚያስነሳ አይደለም በአጠቃላይ ተጠሪ አመልካችና ተጠሪ ሀምሌ ቀን ዓም ጋብቻቸው በፍች እንዲፈርስና የፍች ውጤትን በተመለከተ ተስማምተው የፌዴራል የመደፍቤት በተሸሻለው የቤተሰብ ህግ አንቀጽ አና አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት መርምሮ ባፀደቀው መሰረት ክስ የቀረበባቸውና የተጠሪ ድርሻ የሆኑት ቤቶች አመልካች ለተጠሪ ስመ ሀብቱን እንዲያስተላለፍ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤትና የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት የሰጡት ትዕዛዝ ከላይ የጠቀስናቸውን የህግ ድንጋጌዎችና የፍትሃብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ መሰረት ያደረገና የህግ ስህተት ያልተፈፀመበት ነው በማለት ወስነናል ው ሣ ኑኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ፍቤትና የከፍተኛ ፍቤት የሰጡት ትዕዛዝ ፀንቷል በዚህ ፍቤት ህዳር ቀን እና ታህሳስ ቀን ዓም የተሰጠው የዕግድ ትዕዛዝ ተነስቷል በዚህ ፍቤት የወጣውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ትዘ የሰመቁ መስከረም ቀን ዓም ዳኞችፁ ተገኔ ጌታነህ ሐጐስ ወልዱ ብርፃኑ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ወሮ አሚናት አሊ ጠሙሉንታ ዘመነ ቀረበ ተጠሪ ወሮ ፋጡማ ውበት ቀረቡ መዝገቡን መርምረን ተከታዩን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ በዚህ መዝገብ የቀረበው ክርክር የባልና ሚስት የንብረት ክፍፍልን መነሻ ያደረገ ነው ክርክሩ የተጀመረው ተጠሪ ባቀረበችው ክስ ነው የጠሪ የዳኝነት ጥያቄ ከአቶ መሀመድ ሁሴን የሥር ተከሳሽ ጋር በ ዓም በሰርግ ተጋብተው ሲኖሩ ቆይተው በኑሮ ስላልተሰማው ጋብቻው እንዲፈርስና ንብረት እንዲካፈሉ እንዲወሰን ሲሆን ተከሳሽ ቀርበው ጋብቻ የለንም አለ ከተባለም ሊፈርስ አይገባም የሚልና የሚፈርስ ከሆነም ከሥር ጣገብ የአሁን አመልካች ጋር ሁለተኛ ጋብቻ ስላለ ንብረቱ ለሦስቱ ሊካፈል ይገባል ሲሉ ተከራክረዋል የአሁን አመልካች ሥር ፍቤት ጣልቃ ገብ ሆና ባቀረበችው አቤቱታ የተከሳሽ ሚስት አሷ ብቻ ስለመሆኗ እና የንብረት ክርክሩ የጋራ ንብረት መብቷን የሚጐዳ ነው በሚል ወደ ክርክሩ እንድትገባ እንዲፈቀድላት አመልክታ ወደ ክርክሩ ገብታ መከራከሪያ አቅርባለች የባህር ዳር ከተማ ወረዳ ፍቤት የግራ ቀኙ ማስረጃ ከሰማ በኋላ ሁለቱም የአቶ መሀመድ ሁሴን ሚስቶች ስለመሆናቸው በበቂ ሁኔታ አስረድተዋል ካለ በላ ወሮ ፋጡማ ውበት ተጠሪ ጋብቻ የፈፀመችው በ ዓም መሆኑን በአንፃሩ ወሮ አሚናት አሊ አመልካች ጋብቻ የፈፀመችው በ ዓም ስለሆነ የኋለኛው ጋብቻ በጋብቻ ላይ የተፈፀመ ነው በሚል እንዲፈርስ ወስኖ የንብረት ክርክደሩ በተጠሪ እና በተከሳሽ አቶ መሀመድ ሁሴን መካከል እንዲቀጥል ብይን ሰጥቷል አመልካች የወረዳውን ፍቤት ውሳኔ በመቃወም ለምዕራብ ጎጃም ዞን ከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ አቅርባለች ፍቤቱም ግራ ቀኙን አስቀርቦ ካከራከረ በኋላ ሁለቱም ጋብቻ ያላቸው መሆኑ ከተረጋገጠ በኋላ የፊተኛው ጋብቻ በተጠሪ ጥያቄ እንዲፈርስ ከተወሰነ በኋላ የኋለኛውም ጋብቻ ተጠሪ ባቀረቡት ጥያቄ መነሻ ሁለቱም በአንዴ አንዲፈርስ የወረዳው ፍቤት የሰጠው ውሳኔ ተገቢ አይደለም በማለት ሽራል በዚሁም መሠረትም የአመልካች ጋብቻ እንዲፀና ሊቀጥል ይገባል ብሏናል የንብረት ክርክርን አስመልክቶ የሁለቱንም ጋብቻ ውጤት ግምት ውስጥ ባስገባ ሁኔታ በቅድሚያ ሦስቱም ወገኖች የግል ሀብት የሚሉትን እንዲለዩ ከተደረገ በኋላ ሁለተኛው ጋብቻ ከመፈፀሙ በፊት የተፈራ ንብረት ለመጀመሪያ ተጋቢዎች እንዲሆን ተደርጐ የጋራ ሀብቱ ለሦስት እንዲካፈል ሲል በዚሁ አግባብ የንብረት ማጣራት ሂደት እንዲቀጥል ትእዛዝ ሰጥቷል የአሁኑ ተጠሪ በበኩላቸው በውሳኔው ቅር ተሰኝተው ለአማራ ብክመንግሥት ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ አቅርበዋል ጠቅላይ ፍቤቱም የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ ሁለቱም ጋብቻ መኖሩ ከተረጋገጠ በኋላ ሕጉ በጋብቻ ላይ ጋብቻን የማያበረታታ ነው ሲል ለቀደመው ጋብቻ ጥበቃ ሊያደርግ በሚያስችል መልኩ በንብረት ላይ ውሳኔ ሊሰጥ አንደሚገባ አመልካች ከሁለተኛው ጋብቻ በኋላ የተፈራው ንብረት ለሦስት ይካፈሉ ሲል ከፍተኛው ፍቤት የሰጠው ውሳኔ የመጀመሪያዋን ተጋቢ ጥቅም የሚጐዳ ነው በማለት በተጠሪ ተዘርዝረው ከቀረቡት ንብረቶች የግል የተባለ ከተለየ በኋላ የተቀረውን ተጠሪና አቶ መሀመድ ሁሴን አኩል ይካፈሉ ሲል ወስኗል ንብረት የማጣራቱ ሂደትም በዚሁ አግባብ እንዲቀጥል ትአዛዝ ሰጥቷል አመልካች ይህንን ውሳኔ በመቃወም ለአማራ ብክመጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አቤቱታ ያቀረበች ቢሆንም ተቀባይነት አላገኘም በዚህ ሰበር ችሎት አቤቱታ የቀረበው በዚህ ላይ ነው የአመልካች ጠበቃ ሚያዝያ ቀን ዓም ጽፎ ባቀረቡት አቤቱታ የክርክሩን አመጣጥ በሰፊው በማተት የአመልካች ጋብቻ ፀንቶ ያለ ስለመሆኑ የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት እና ከፍተኛ ፍቤት ካረጋገጡ በላ በንብረት ረገድ ግን አመልካች መብት የላትም መባሉ የክልሉን የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ እና ድንጋጌ የሚጥስ ውሳኔ ነው በማለት እንዲታረም አመልክተዋል ይህ ሰበር ችሎትም የአመልካችን አቤቱታ መርምሮ አመልካች ከሥር ተከሳሽ ጋር ከጥር ወር ዓም ጀምሮ ጋብቻ እንደነበራት ተረጋግጦ ሳለ በተጠሪ አና በአመልካች ባለቤት መካከል የነበረው ትዳር በፍቺ ሲፈርስ አመልካች በንብረት ክፍፍሉ ምንም ድርሻ የላትም መባሉ በአግባቡ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ለመመርመር ተጠሪን አስቀርቧል የተጠሪ ጠበቃ ሐምሌ ቀን ዓም የተፃፈ መልስ አቅርበዋል ይዘቱም አመልካች ጋብቻ አላት ሊባል እንደማይገባ በንብረት ረገድም ሁለተኛው ጋብቻ ህጋዊ ባልሆነበት ሁኔታ ንብረት ለመካፈል የሚያስችል አይደለም በማለት የሥር ፍቤት ውሳኔ እንዲፀና ጠይቀዋል የጉዳዩ አመጣጥ እና የግራ ቀኙ ክርክር ከፍ ሲል የተመለከተው ሲሆን እኛም ከተያዘው ጭብጥ አንፃር ከሕጉ ጋር አገናዝበን መርምረናል ከፍ ሲል እንደተመለከተው ተጠሪ ከአቶ መሀመድ ሁሴን ጋር ከ ዓም ጀምሮ ጋብቻ መሥርተው ይናሩ እንደ ነበር አመልካችም ከ ዓም ጀምሮ ከእኝሁ ሰው ጋር ጋብቻ መሥርተው ይኖሩ እንደነበር በሥር ፍቤቶች የተረጋገጠ ፍሬ ነገር ነው የሥር ፍቤቶች በውሳኔያቸው እንዳሰፈሩት የተጠሪ ጋብቻ ከአመልካች የቀደመ ሲሆን የተጠሪ ዳኝነት ጥያቄ የነበረው አመልካች በጋብቻ ላይ ጋብቻ የፈፀመች ስለሆነ ይፍረስ የሚል ሳይሆን ተጠሪና ባለቤቷ በኑሮ ባለመስማማታቸው ጋብቻው እንዲፈርስ እንዲወሰን ነበር በዚህ አግባብ የተጠሪ ጋብቻ የፈረሰ እና የአመልካች ጋብቻ ፀንቶ እንዲቀጥል ከተደረገ በዚህ የጋብቻ ሕይወት ውስጥ የተፈራ ንብረት ክፍፍል መርህ ምን ሊሆን ይገባል የሚል ጥያቄ ምላሽ የሚያሻው ነው ይህ ጥያቄ አወዛጋቢ ሆኖ ሊቀርብ የቻለው የአማራ ብክልል መንግስት የቤተሰብ ሕግም ሆነ የፌዴራል የቤተሰብ ሕግ በጋብቻ ላይ ጋብቻ የማይፈቅድ በመሆኑ በሁለት ተጋቢዎች መካከል የሚፈጥር የንብረት ክፍፍል ጥያቄን አስመልክቶ ሕጉ ግልጽ ምላሽ ስለማይሰጥ መሆኑን መገንዘብ ይቻላል ስለሆነም ይህ ጉዳይ አከራካሪ ሆኖ ወደ ፍርድ ቤት ሲቀርብ አጠቃላይ የሕጉን መንፈስና ማህበራዊ ሁኔታዎነችን በማገናዘብ ውሳኔ መስጠት ተገቢ ይሆናል ለተያዘው ክርክር መፍትሔ ለመስጠት የክልሉ ከፍተኛ ፍቤት የሰጠው ምክንያት ጋብቻው ሕጋዊ አይደለም ተብሎ ቢፈርስ አንኳን ጋብቻው ፀንቶ በቀረበት ጊዜ የተፈፀሙ ድርጊቶች ውጤት የሚያጡ አይደሉም በሚል ምክንያት ተጋቢዎቹ ያፈሩትን ንብረት እንዲካፈሉ ሲወሰን የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ይህንን ለመለወጥ የሰጠው ምክንያት ይህ ዓይነት አተረጓጐም ሕጉ ጥበቃ ያደረገለትን የመጀመሪያ ጋብቻ ጥቅም የሚጉዳ ነው የሚል ነው በእኛ በኩል እንደተገነዘብነው ሕጉ ጋብቻ ላይ ጋብቻ ባለመፍቀዱ ተፈጽሞ ሲገኝ ሕገወጥ ነው ይፍረስ በማለት መቃወሚያ ማቅረብ የሚችሉት ወገኖች የቀደመ ጋብቻ ያለው ተጋቢ ወይም ዐቃቤ ሕግ ስለመሆኑ የፌዴራሉ የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ ሐ እና የአማራ ብክመ የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ ሐ በተመሳሳይ ሁኔታ ደንግገው አናገኛለን ከፍ ሲል እንደተመለከተው ተጠሪም ሆነች አመልካች ከአቶ መሀመድ ሁሴን ጋር ከአሥር ዓመታት ላላነሰ ጊዜ ጋብቻ መሥርተው ሲኖሩ የቀረበ መቃወሚያ ስለመኖሩ በዚህ ክርክር አልተጠቀሰም ስለሆነም ተጠሪ የቀደመ ጋብቻ የነበራት መሆኑ ቢረጋገጥም የአመልካች ጋብቻ እንዲፈርስ ያቀረበችው መቃወሚያ ሳይናር ዛሬ በንብረት ክርክር ላይ ወደ ኋላ ተመልሶ ውጤት እንዳይኖር ማድረግ ፍትሀዊ ሆኖ አላገኘንም ከዚህም ሌላ የቤተሰብ ሕጉ አጠቃላይ መንፈስ ሲታይ አንደኛዋ ተጋቢ በሌላኛዋ ተጋቢ ጥረት በተፈራ ንብረት ላይ ያለአግባብ እንድትበለጽግ ወይም ሌላኛዋ ተጋቢ ያለአግባብ መብቷንና የጥረቷን ውጤት እንድታጣ ለማድረግ ያሰበ አለመሆኑን መረዳት ተገቢ ይሆናል ለዚህ ማሳያ ሊሆን የሚችለው ጋብቻ እንኳን ሳይኖር ከጋብቻ ወጪ እንደባልና ሚስት ከሦስት ዓመታት ላላነሰ ጊዜ አብረው የኖሩ ሰዎች በዚህ ጊዜ ውስጥ ያፈሩት ንብረት የጋራ ሀብታቸው ስለመሆኑ በፌዴራሉ የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ እና በአማራ ብክመየቤተሰብ ሕግ አንቀጽ ተደንግጎ የሚገኝ መሆኑ ነው ስለሆነም በተሻለ ምክንያታዊ ሁኔታ ር ከከ። ምክንያት ከሚሆኑት ነገሮች አንደኛውን የሚደነግግ ነው የፍታብሔር ህግ ቁጥር ተዋዋይ ወገኖች የተዋዋሉትና ሙሉ በሙሉ ግዴታቸውን የፈፀሙበት ውል የአኔን መብትና ጥቅም የሚነካና ህጋዊ ዉጤት ሊሰጠው የሚገባ ውል አይደለም ስለዚህ ውሉ ፈራሽ እንዲሆን ይወሰንልኝ የሚል ጥያቄ የሚያቀርቡ ሶስተኛ ወገኖች የውሉን ህጋዊነት በመቃወም ውሉ እንዲፈርስ ከመጠየቅ የሚገድብ የህግ ድንጋጌ አይደለም ከዚህ አንፃር ሲታይ አመልካች አንደኛው ተጠሪ የጋራ ሀብቴ የሆነውን ቤት ያለእኔ ስምምነት ለሁለተኛው ተጠሪ ሸጣል ስለዚህ ውሉ ፈራሽ ነው ተብሎ ይወሰንልኝ በማለት ያቀረበችው ክስ አንደኛ ተጠሪና ሁለተኛ ተጠሪ የተዋዋሉት የቤት ሽያጭ ውል ሙሉ በሙሉ ተፈፅሞ ቤቱ በገዥው በሁለተኛው ተጠሪ ስም መመዝገቡ የማያግዳት በመሆኑ የበታች ፍርድ ቤቶች በፍታብሔር ህጉ ስለውሉ ታውቆ መቅረት ለተደነገገው ክፍልና የፍታብሔር ሕግ ቁጥር ዐ የተዛባ ትርጉም በመስጠት የአመልካችን ጥያቄ ውድቅ ማድረጋቸው መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል አንደኛ ተጠሪ ቤቱ የተሸጠው በአመልካች ስምምነት ነው ቤቱ በ ዓም ከአቶ መስፍን ዝንቱ ነው በማለት ያቀረበው ክርክር ዕውነትነት የሌለው መሆኑንና ቤቱ አንደኛ ተጠሪ ለሁለተኛ ተጠሪ መስከረም ቀን ዐዐዐ ዓም በተዓፈ የውል ሰነድ የተሸጠ መሆኑ በሥር ፍርድ ቤት ተረጋግጧል አመልካች ከተጠሪ ጋር የነበራቸው ጋብቻ የፈረሰው ሀምሌ ቀን ዐዐዐ ዓም በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በተሰጠ የፍች ውሣኔ መሆኑንና የቤቱን መሸጥ ያወቀችው ነሐሴ ቀን ዓም መሆኑን ለሥር ፍርድ ቤት ባቀረበችው የክስ ማመልከቻ ገልፃለች አንደኛ ተጠሪ የሥር ፍርድ ቤት ውድቅ ያደረገውን ቤቱ በአመልካች ስምምነት ዓም ተሸጧል የሚለውን መከራከሪያ ከማቅረቡ ውጭ አመልካች አንደኛ ተጠሪ በወኪሉ ዝንቱ ባልቻ በኩል ለሁለተኛው ተጠሪ መስከረም ቀን ዓም በተፃፈ የውል ሰነድ የሸጠ መሆኑን እንደምታውቅ ያቀረበው ክርክርና ማስረጃ የሌለ መሆኑን ከሥር ፍርድ ቤት ውሣኔ ተረድተናል ስለሆነም አመልካች አንደኛ ተጠሪና ሁለተኛ ተጠሪ የፈፀሙት የቤት ሽያጭ ውል በፍርድ ፈራሽ እንዲሆን ክስ ያቀረበችው ታህሣሥ ቀን ዓም በመሆኑ ይኸም አመልካች ውሉ መፈፀሙን ካወቀችበት ከነሐሴ ቀን ዓም ጀምሮ ከአራት ወራት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ እንደሆነ ያሣያል ከዚህ በተጨማሪ አመልካች የቤት ሽያጭ ውሉ ከተፈፀመበት መስከረም ቀን ዓም ጀምሮ በአንድ ዐመት ከሶስት ወራት ውሉ እንዲፈርስ ክስ ያቀረበች መሆኑን ያሣያል ከዚህ አንፃር ስንመለከተው አንደኛ ተጠሪ አመልካች ውሉ እንዲፈርስ ያቀረበችው ክስ በይርጋ የሚታገድ ነው በማለት ከሥር ፍርድ ቤት ጀምሮ እስከ ሰበር ችሎት ያቀረበው ክርክር የተሻሻለውን የቤተሠብ ህግ አንቅፅ ድንጋጌዎች መሠረት ያላደረገና ተገቢነት የሌለው ሆኖ አግኝተነዋል በአጠቃላይ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን በባቱ ከተማ ዐ ቀበሌ በአንደኛ ተጠሪ ስም ተመዝግቦ የነበረው ቤት አመልካችና አንደኛ ተጠሪ በጋብቻ ሲኖሩ ያፈሩት የጋራ ሀብት መሆኑ ተረጋግጧል አንደኛ ተጠሪ ይህንን የጋራ ሃብት ያለአመልካች ስምምነት ለሁለተኛው ተጠሪ መስከረም ቀን ዐዐዐ ዓም በተዓፈ ውል የሸጠው የተሻሻለው የቤተሠብ ህግ አዋጅ ቁጥር አንቀፅ ድንጋጌዎችን የሚጥስ ነው ስለሆነም አንደኛ ተጠሪ የጋራ የሆነውን የንብረት ያለአመልካች ፈቃድ ለሁለተኛ ተጠሪ ለመሸጥ የፈፀመው ውል ፈራሽና አመልካች ላይ ህጋዊ አስገዳጅነት የሌለው ነው ብለው መወሰን ሲገባቸው ለጉዳዩ አግባብነት የሌለውን የፍታብሔር ህግ ቁጥር ድንጋጌ በመጥቀስ የአመልካችን ክስ ውድቅ በማድረግ የበታች ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ወስነናል ው ሣ ኔ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡት ውሣኔ ተሽራል አንደኛ ተጠሪ የአመልካች የጋራ ፃብት የሆነውን በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ባቱ ከተማ ቀበሌ የሚገኘውን መኖሪያ ቤት ለሁለተኛው ተጠሪ ለመሸጥ አመልካች ሣታወቅና ሳትስማማ መስከረም ቀን ዐዐዐ ዓም በወኪሉ አማካኝነት የተዋዋለው ውል ፈራሽ ነው በማለት ወስነናል አንደኛ ተጠሪና ሁለተኛ ተጠሪ ያደረጉት የቤት ሽያጭ ውል ፈራሽ በመሆኑ አመልካች በቤቱ ላይ ያላትን የጋራ ባለሀብትነት መብትና ድርሻ የመጠየቅ መብት አላት በማለት ወስነናል በቢህ ፍርድ ቤት የወጣውን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፃዲ የሰመቁ ሕዳር ቀን ዓም ዳኞችፁ ሓጐስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች መትከል ልምዓት ሁለገብ መህስ ማህበር ተጠሪዎች ቄስ ካላዩ ኪሮስ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ለሰበር አቤቱታው መነሻ የሆነው ጉዳይ በብድር የተሰጠን ገንዘብ ይመለስ በሚል የቀረበውን ክስ የሚመለከት ነው ክሱን በመጀመሪያ ደረጃ ያስተናገደው የስሃርቲሳምሬ ወረዳ ፍቤት ሲሆን ከሣሽ የነበረው አመልካች ነው አመልካች ተጠሪን የከሰሰው ታህሳስ ቀን ዓም የውፃ ሞተር ዋጋው አራት ሺኅ ዘጠኝ መቶ ብር በ ወለድ ስሌት ለአራት አመት ጊዜ ከፍለው እንዲጨርሱ ጊዜው ካለፈ ግን በ ወለድ ስሌት እንዲከፍል በአይነት በብድር ውል የሰጣቸው መሆኑንተጠሪ በጊዜው ሊከፍለው ያለመቻሉን ገልጾ ተጠሪ ዋናውን ገንዘብ ብር በ ብር ጊዜው በማለፉ ደግሞ በ ወለድ ብር በጠቅላላው ብር ስምንት ሺህ አንድ መቶ ስልሳ ሶስት ብር እንዲከፍለው ይወሰን ዘንድ ነው የአሁኑ ተጠሪ ለክሱ በሰጠው መከላከያ መልስም ውሉ ስለመኖሩና የመክፍያ ጊዜው ስለማለፉ አመነው ወለዱን በተመለከተ ግን አስተያየት እንዲደረግላቸው ጠይቀዋልጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው የወረዳ ፍርድ ቤትም ተጠሪን ለገንዘቡ ያለመመለስ ኃላፊ አድርጎ የኃላፊነታቸውን መጠን ግን ዋናው ገንዘብ በ ወለድ ታስቦ እንዲከፍል ሲል ወስኗል በዚኅ ውሳኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኙን ለዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤትና ለክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ቅሬታውን ቢያቀርብም ተቀባይነት አላገኘም የአሁነ የሠበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንነ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነውየአመልካች የሠበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም የወለድ መጠኑ መሆን ሲገባው የበታች ፍርድ ቤቶች ብቻ በማለት የወሰኑት የፌዴራሉን አዋጅ ቁጥር እና በክልሉን አዋጅ ቁጥር ስር የተመለከቱትን ድንጋጌዎች ያላገናዘበ ነው የሚል ሲሆን አቤቱታው ተመርምሮም ተጠሪ ዋናውን የብድር ገንዘብ ከ ወለድ ጋር ብቻ እንዲከፍሉ በበታች ፍርድ ቤቶች የመወሰኑን አግባብነት ከአዋጅ ቁጥር አንቀፅ እና አዋጅ ቁጥር አንቀጽ አንጻር ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት አንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው ግራ ቀኙ በፅሑፍ እንዲከራከሩ ተደርጓል የክርክሩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን ለሰበር ችሎቱ ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምረናል ለክርክሩ መነሻ የሆነው ገንዘብ ከአመልካች በውል የተበደሩት ገንዘቡ በአራት አመታት ውስጥ የሚመለስ ሁኖ በዚህ ጊዜ የሚታሰብ የወለድ መጠን ጊዜው ካለፈ ደግሞ ወለዱ እንደሚሆን መስማማታቸውን የብድር ውሉ የሚያረጋግጠው ጉዳይ ሲሆን ተጠሪም ይህንኑ ስምምነት የሚክዱት ጉዳይ አይደለም የበታች ፍርድ ቤቶች የወለድ መጠኑ እንዲሆን የወሰኑት አመልካች አግባብነት ያላቸውን የማህበራት ሕጎችን መሰረት አድርጎ ክርክሩን አቅርቦ እያለ በማለፍ ነው በመሰረቱ በሕግ የተቋቋሙ ውሎች በተዋዋይ ወገኖች መካከል የሕግን ያህል አስገዳጅነት ያላቸው ስለመሆኑ የፍብሕቁጥር ድንጋጌ በግልጽ ያሳያልአንድ ውል ሕጋዊ ነው ለማለት ደግሞ በፍብሕቁጥር ስር የተመለከቱትን የውል አቋሞችን ማሟላት ይገባዋል በዚህም መሰረት የሚፀና ውል ነው ለማለት የሚቻለው ውል ለመዋዋል ችሉታ ባላቸው ሰዎች መካከል ጉድለት የሌለው ስምምነት መኖርበቂ የሆነ አግጠኛነት ያለው የሚቻልና ሕጋዊ የሆነ ጉዳይ እና በሕጉ የሚፈለገው የውሉ አፃጻፍ ፎርም መሟላት አለባቸው በተያዘው ጉዳይ አከራካሪው ነጥብ የወለድ መጠኑ ሊሆን ይገባል ተብሎ በአመልካች የተጠየቀው ዳኝነት ሕጋዊ መሆን ያለመሆኑን ነውአመልካች ይህንኑ የዳኝነት ጥያቄ ሕጋዊ ነው በማለት በዋቢነት የሚጠቀሰው የማህበራት አዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና አዋጅ ቁጥር አንቀጽ እንዲሁም የክልሉን የማህበራት አዋጅ ቁጥር ን ነው በበኩላችን እንደአየነው በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ስር አንድ ማህበር ላበደረው ገንዘብ የሚያገኘው ወለድ ከባንክ የማበደሪያ ወለድ ሊበልጥ አይችልም በሚል በሃይለ ቃል የተቀመጠ የነበረ ሲሆን ይህንኑ አዋጅ ለማሻሻል የወጣው አዋጅ ቁጥር ደግሞ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ስር ተቀምጦ የነበረው ድንጋጌ ሙሉ በሙሉ መሻሩን በአንቀጽ ስር አስፍራል እንዲሁም የአዋጅ ቁጥር ን ለማስፀፈም በሚኒስትሮች ምክር ቤት የወጣው ደንብ ቁጥር በአንቀጽ እና ድንጋጌዎች ስር ከአስቀመጣቸው ሁኔታዎች የብድር አሰጣጥ ስርኣት በማህበሩ መተዳደሪደያ ደንብ ሊወሰን እንደሚችል መገንዘብ የሚቻል ነው ከዚህም በተጨማሪ የክልሉ የማህበራት አዋጅ ቁጥር ም ተመሳሳይ ይዘት ያለው መሆኑን ተገንዝበናል በሕጉ ረገድ ያለው ማዕቀፍ ይህን የሚመሰል ከሆነ አመልካች ከተጠሪ የ ወልድ ጥያቄ ያቀረበው በሕጉ አግባብ የተመሰረተው መተዳደሪያ ደንብ የሚፈቅድ መሆኑንና ይህንኑም ተጠሪ አውቀው ግዴታ የገቡ መሆኑን በመግለጽ ነውአንዲህ ከሆነ አመልካች ከተጠሪ ወለድ የማይጠይቅበት እና ተጠሪም በገቡት ግዴታ መሰረት የማይወጡበት ወይም ወለድ የማይከፍሉበት ሕጋዊ ምክንያት የለምበመሆኑም የበታች ፍርድ ቤቶች ተጠሪ በዋናው ገንዘብ ወለድ ብቻ ነው ሊከፍሉ የሚገባው በማለት የሰጡት ውሳኔ ከላይ የተመለከቱትን ድንጋጌዎች ያላገናዘበ በመሆኑ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ሁኖ አግኝተናልበዚህም መሰረት ተከታዩን ወስናል ውሣ ኔ በሰሃርቲሳምሬ ወረዳ ፍርድ ቤት በመቁጥር ዐዐ ግንቦት ቀን ዓም ተሰጥቶ በደቡባዊ ምስራቅ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ግንቦት ቀን ዓም እንዲሁም በትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር መስከረም ቀን ዓም በትፅዛዝ የጸናው ውሳኔ በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት ተሻሽለዋል ከከመልካች ጋር በተደረገው የብድር ውል ተጠሪ የብድር ጊዜው ካለፈ በሁዋላ የሚታሰበው ወለድ ነው ብለናልበዚህም መሰረት ተጠሪ በጠቅላላው ለአመልካች ብር ስምንት ሺህ አንድ መቶ ስልሳ ሶስት ብር ሊከፍሉ ይገባል ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ ጥር ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ዓብዱልቃድር መሐመድ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች ሴንትራል ቬኑ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበሮዮነ ከተራ ቁጥር እስከ ላሉት ወሮ ሸዋወንድም ተስፋዬ አመልካቾች ጠበቃ አቶ ዘላለም አቶ ዳዊት ከበደ ክፍሌ ቀረቡ የወሪት ነጠረች ከበደ ወራሽ ወሮ አስገደች አበበ ጠበቃ ቸርነት ወርዶፋ ቀረቡ ተጠሪዎች አቶ ሰለሞን ከተማ ጠበቃ አቶ ጥላሁን አልሳልቫቶር ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ደስታ ቀረቡ ግራ ቀኙ ያቀረቡትን ክርክርና የአራተኛ አመልካች ወራሽ ወሮ አስገደች አበበ ከተጠሪዎች ጋር ሰኔ ቀን ዓም ያደረጉትን የዕርቅ ስምምነትና በዕርቅ ስምምነቱ ላይ የተሰጡ አስተያየቶችን በመመርመር የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካቾች የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር መጋቢት ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት በመሆኑ በሰበር ታይቶ ይታረምልን በማለት አመልካቾች በጋራ ያቀረቡትን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ጉዳዩ የሆቴል ንግድ ድርጅትና የሕንፃ ሽያጭ ውልን የሚመለከት ነው የክርክሩ መነሻ አንደኛ ሁለተኛና ሦስተኛ አመልካቾች ከአንደኛ ተጠሪ ጋር ግንቦት ቀን ዓም የሴንትራል ቬንዩ ሆቴልን ከነመገልገያ ዕቃዎቹና ህንፃው ልንሸጥላቸው በፅሑፍ ውል ተዋውለናል አንደኛ ተጠሪ ብር ሁለት መቶ ሺህ ብር ቀብድ ከከፈለ በኋላ ቀሪውን ግዴታውን እንዲወጣ በሰጠነው ማስጠንቀቂያ መሠረት ግዴታውን ባለመወጣቱ ውሉን ሰርዘነዋል ስለዚህ ሆቴሉን ከነመገልገያ ዕቃዎቹ እንዲያስረክበን በውሉ መሠረት ብር መቶ ሺህ ብር መቀጫ እንዲከፍለን የሆቴሉን ስም በመቀየር ላደረሰው ጉዳት ክስ የማቅረብ መብታችን እንዲጠበቅልን በማለት ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያቀረቡት ክስ ነው በክርክሩ አራተኛ አመልካችና ሁለተኛ ተጠሪ ጣልቃ ገብ ተከራካሪዎች ሆነው ገብተዋል ተከሳሽ አንደኛ ተጠሪ እና ሁለተኛ ተጠሪ የሽያጭ ውሉ አለመፈፀም በኃላፊነት የሚጠየቁት ከሳሾች ናቸው እኛ በውሉ በገባነው ግዴታ መሠረት ብር ስድስት ሚሊዮን አራት መቶ ሀምሣ ሺህ ብር ዕዳ ከፍለናል የሥር ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ ውሉ ፈራሽ ነው በማለት ወስኖ ተጠሪዎች ይግባኝ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርበዋል ይግባኝ ሰሚው ችሎት የሥር ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ አፅንቶቷል ተጠሪዎች በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት የሰበር አቤቱታ አቅርበዋል የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት የተጠሪዎችና የአመልካቾችን ክርክር በሰበር መዝገብ ቁጥር ከሰማ በላ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር ሐምሌ ቀን ዓም የሰጠውን ውሣኔ በመሻር ይግባኝ ሰሚው ችሎት የሥር ከሳሽ የነበሩት ወሮ ሸዋወንድም ተስፋዬ ሁለተኛ አመልካች እና አቶ ዳዊት ከበደ ሶስተኛው አመልካች ውሉን በተናጠል ሰርዘነዋል በማለት ያቀረቡት ክርክር ተቀባይነት አለው ወይስ የለውም። የሚለውን ጭብጥ በመያዝ ጉዳዩን መርምረናል ከላይ የተያዘውን ጭብጥ ለመወሰን በመጀመሪያ የሥር ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሎት አመልካችና ተጠሪ ጥቅምት ቀን ዓም በተደረገው ውል ስላለባቸው ግዴታና ኃላፊነትና በውል የተጣለባቸውን ግዴታና ኃላፊነት በሚፈጽሙበት ጊዜ ስለአከናወኗቸው ተግባራትና ሳይፈጸሙ ስለቀሩት ተግባራት ፍሬ ጉዳይ በማጣራትና ማስረጃ በመመዘን የደረሱባቸው መደምደሚያዎችን አግባብነት ካላቸው የሕግ ድንጋጌዎች ጋር መመርመሩ አስፈላጊ ነው አመልካች የወጋየሁና አበራ የቴአትር ኢንተርፕራይዝ ሥራ አስኪያጅ ሆኖ በመቅረብ ከተጠሪ ጋር ጥቅምት ቀን ዓም ውል ተዋውለዋል በውሉ ተጠሪ ቃልኪዳን የተባለውን ልብወለድ መጽሐፍ ወደ ፊልም ለመለወጥ የሚያስፈልገውን ወጭ ለመሸፈን አመልካች ደግሞ የፊልም ሥራውን ለማከናወን የሚያስፈልጉትን ተግባራት ሁሉ በመፈጸም የፊልም ሥራውን በማጠናቀቅ ለዕይታ ለማብቃት ግዴታ የገቡ መሆኑ በሥር ፍርድ ቤትና በይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ተረጋግጧል ተጠሪ ቃልኪዳን የተባለውን ልብወለድ መጽሐፍ ወደ ፊልም ለመለወጥ የወጣውን ወጭ ብር ሶስት መቶ አራት ሺህ ብር በውሉ መሰረት ሸፍኛለሁ በማለት የተከራከረ ሲሆን አመልካች ተጠሪ በውሉ መሰረት ቃልኪዳን የተባለውን ልብወለድ መጽሐፍ ወደ ፊልም ለመለወጥ ከወጣው ወጭ ብር አምስት መቶ ሰላሳ ዘጠኝ ሺህ ሶስት መቶ ሰላሳ ስምንት ብር ውስጥ ብር ብቻ የከፈለ በመሆኑ በውል የገባውን መሰረታዊ ግዴታ አልተወጣም የሚል ክርክር አቅርቧል ለፊልሙ ሥራ የወጣው ወጭና ተጠሪ ለአመልካች የከፈለው የገንዘብ መጠን ግራ ቀኙ የሚከራከሩበት መሰረታዊ ጭብጥ ነው የሥር ፍርድ ቤት ይህንን ነጥብ በጭብጥነት በመያዝ የግራ ቀኙን ማስረጃ የሰማውና የመረመረው የፊልሙን ሥራ ለማጠናቀቅ የወጣው ወጭ ብር አምስት መቶ ሰላሳ ዘጠኝ ሺህ ሶስት መቶ ሰላሳ ስምንት ብር ነው በማለት አመልካች ተጠሪ ብር ሦስት መቶ ሰባት ሺህ ሶስት መቶ ሰላሳ ስምንት ብር ከሰባ ሦስት ሳንቲም ያወጣ በመሆኑ ለአመልካች ሊተካ ወይም ሊቻቻል ይገባል በማለት ታዓሚነት ባለውና ሚዛን በሚደፋ ማስረጃ አልተረጋገጠም በማለት ውድቅ አድርጎታል ይህንን የሥር ፍርድ ቤት መደምደሚያ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ተቀብሉሎታል በሌላ በኩል ተጠሪ ለፊልሙ ሥራ ማጠናቀቂያ ያወጣው አመልካች እንደሚለው ብር ሁለት መቶ ሰላሳ ሁለት ሺህ ብር ሣይሆን ብር ሶሶስት መቶ አራት ሺህ ብር መሆኑ በሥር ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ተረጋግጧል በአጠቃላይ ተጠሪ በውሉ መሰረት የፊልሙን ሥራ ለማጠናቀቅ የወጣውን ብር ሶስት መቶ አራት ሺህ ብር በመሸፈን በውሉ የገባውን ግዴታ ሙሉ በሙሉ የተወጣ መሆኑን ፍሬ ጉዳይ የማጣራትና ማስረጃ የመመርመርና የመመዘን ሥልጣን ባላቸው የሥር ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሎት ተረጋግጧል በሌላ በኩል አመልካች ቃልኪዳን የተባለውን ልብወለድ መጽሐፍ ወደ ፊልም በመለወጥ የፊልም ሥራው የተጠናቀቀና ፊልሙ ለዕይታ ከበቃ በላ በዚህ ክርክር ምክንያት በፍርድ ቤት ትዕዛዝ የታገደ መሆኑ በሥር ፍርድ ቤትና በይግባኝ ሰሚው ችሎት ተረጋግጧል አመልካች ፊልሙ ለዕይታ ከበቃ በኋላ በውሉ መሰረት ገቢውን ለተጠሪ አለማሳወቁ ተጠሪ ያወጣው ወጭ በመጀመሪያ አለመተካቱና ከተጠሪ ጋር በመጀመሪያ ውል የተዋዋለውን ወጋየሁና አበራ የቴአትር ኢንተርፕራይዝ የሚባለውን ድርጅት ሪሽ ማስታወቂያና የፊልም ሥራ ድርጅት በሚል ስም እንዲመዘገብ በማድረግ የውል ግዴታውን በመፈጸም በኩል ጉድለት ያሳየ መሆኑን የስር ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሎት መደምደሚያ ላይ ደርሰዋል ሕግ ከወሰናቸውና ከከለከላቸው ነገሮች በስተቀር ተዋዋዮች ሁሉ የሚዋዋሉበትን ጉዳይ እንደመሰላቸው መወሰን መብት ያላቸው መሆኑ በፍታብሔር ሕግ ቁጥር ተደንግጓል የቅጅ መብት ባለቤቱ ኢኮኖሚያዊ መብቱን በሙሉ ወይም በከፊል በስምምነት ለማስተላለፍ እንደሚችል በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ተደንግጓል ስለሆነም ተጠሪ ከአመልካች ጋር በውል ከተስማማ በጊላ የድርሰቱ ባለቤት እኔ ስለሆንኩ የኢኮኖሚ መብት ያለኝ እኔ ብቻ ነኝ በማለት የሚያቀርበው ክርክርና አመልካች የፊልሙ ፕሮዲውሰር በመሆኔ መብቱ የእኔ ብቻ ነው በማለት የሚያቀርቡት ክርክር የፍታብሔር ሕግ ቁጥር የፍታብሔር ሕግ ቁጥር ንኡስ አንቀጽ እና የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌዎች ያላገናዘበና የሕግ መሰረት የሌለው ሆኖ አግኝተነዋል በአመልካችና ተጠሪ ጥቅምት ቀን ዓም የተደረገው ውል መሰረታዊ ይዘት የተጠሪ ድርሰት ሥራ የሆነውን ቃልኪዳን የተባለውን ልብወለድ መጽሐፍ ወደ ፊልም በመለወጥ ወጭው ከተተካ በላ የሚገኘውን ገቢ በመካፈል የፊልሙ የጋራ የሞራልና ኢኮኖሚ መብት ተጠቃሚ መሆን ነው ተጠሪ በውሉ መሰረት የፊልሙን ሥራ ለማጠናቀቅ የወጣውን ወጭ ሙሉ በሙሉ በመሸፈን በውሉ የገባውን ግዴታ ሙሉ በሙሉ የተወጣ መሆኑን ፍሬጉዳይ የማጣራትና ማስረጃ የመመርመርና የመመዘን ሥልጣን ባላቸው የሥር ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሉት ተረጋግጧል በሌላ በኩል አመልካች ቃልኪዳን የተባለውን ልብወለድ መጽሐፍ ወደ ፊልም በመለወጥ የፊልም ሥራው የተጠናቀቀና ፊልሙ የተመረቀና ለዕይታ የበቃ መሆኑን ፍሬ ጉዳይ የማጣራትና ማስረጃ የመመርመርና የመመዘን ሥልጣን ባላቸው የሥር ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሎት ተረጋግጧል ተጠሪ ውሉ እንዲፈርስ የጠየቀው አመልካች ቃልኪዳን የተባለውን ልብወለድ መጽሐፍ ወደ ፊልም ለመለወጥና የፊልም ስራውን ለማጠናቀቅ የገባውን መሠረታዊ ግዴታ አልተወጣም በሚል ምክንያት አይደለም ተጠሪ ውሉ እንዲፈርስ የጠየቀው ፊልሙ ከተመረቀና ለዕይታ ከበቃ በኋላ አመልካች ፊልሙን በውሉ መሰረት በማስተዳደር የተገኘውን ገቢ የማሳወቅና የተጠሪን የጋራ ተጠቃሚነት የማረጋገጥ ግዴታውን በአግባቡና በውሉ መሰረት አልተወጣም በማለት ነው አንድ የጸና የውል ግዴታ የገባ ሰው ውሉ በፍርድ እንዲሰረዝ ለመጠየቅ የሚችለው ሌላኛው ተዋዋይ ወገን በተወሰነው ጊዜ ውስጥ ግዴታዎቹን ያልፈጸመ እንደሆነ ወይም የፈጸማቸው ሙሉ ወይም ፍጹም ባልሆነ አኳኋን እንደሆነ መሆኑ በፍታብሔር ሕግ ቁጥር ተደግንጓል ከዚህ በተጨማሪ በውሉ አይነተኛ የሆነ የውል መጣስ ካልተደረገ በስተቀር ዳኞች ውሉ እንዲፈርስ አእንደማይወስኑ በፍታብሔር ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ የተደነገገ ሲሆን ዳኞች ውሣኔ ለመስጠት የተዋዋዮቹን ጥቅምና ለቅን ልቦና የሚያስፈልገውን ነገር መሰረት ማድረግ አንዳለባቸው በፍታብሔር ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ ተደንግጓል አመልካችና ተጠሪ የተጠሪ ድርሰት ሥራ የሆነውን ቃልኪዳን የተባለውን ልብወለድ መጽሐፍ ወደ ፊልም በመለወጥ ወጭው ከተተካ በጊላ የሚገኘውን ገቢ በመካፈል የፊልሙ የጋራ የሞራልና ኢኮኖሚ መብት ተጠቃሚ ለመሆን ያደረጉትን አይነተኛ የውል ግዴታ ፈጽመው አሁን ሚከራከሩት በፊልም አስተዳደር ሥራ አመራርና ገቢ ክፍፍል በተለይም ተጠሪ ለፊልም ሥራው ያወጣውን ወጭ ፊልሙ ለዕይታ ከቀረበ በላ በቀዳሚነት ሊሸፈን ይገባው ነበር ይህንን ባለመፈጸሙ አመልካች የውል ግዴታውን ጥሷል በማለት ነው ውሉን ማፍረስ አመልካችና ተጠሪ የተጠሪ ድርሰት ሥራ የሆነውን ቃልኪዳን የተባለውን ልብወለድ መጽሐፍ ወደ ፊልም በመለወጥ የሚገኘውን ገቢ በመካፈል የፊልሙ የጋራ የሞራልና ኢኮኖሚ መብት ተጠቃሚ መሆን ለማረጋገጥ የሚያስችል አይደለም በያዝነው ጉዳይ ፊልሙ ከተመረቀና ለእይታ ከበቃ በኋላ የፊልሙን አስተዳደርና የገቢ ክፍፍል በማስመልከት በአመልካችና በተጠሪ መካከል የተነሳውን አለመግባባት መነሻ በማድረግ ውሉ እንዲፈርስ የሥር ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሎት የሰጡት ውሣኔ በውሉ ዓይነተኛ የሆነ የውል መጣስ ካልተደረገ በስተቀር ዳኞች ውሉ እንዲፈርስ እንደማይወስኑ በፍታብሔር ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ የተደነገገውን መሰረት ያደረገ ሆኖ አላገኘነውም እንደዚሁም ተጠሪ ከወጋየሁና አበራ የቴአትር ኢንተርፕራይዝ ከሚባለው አመልካች ሥራ አስኪያጅ ከሆነበት ድርጅት ጋር ውል ከተዋዋለ በኋላ የድርጅቱ ስያሜ ሪሸ ማስታወቂያና የፊልም ሥራ ድርጅት በሚል ስም በሕጋዊ መንገድ መቀየሩ ተጠሪ በፊልሙ ላይ ያለውን የሞራልና የኢኮኖሚ የጋራ ባለመብትነት የሚጋፋ ነው በማለት የሥር ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሎት የሰጡት ውሣኔ አግባብነት ያላቸውንና ከላይ የጠቀስናቸውን ድንጋጌዎች ያገናዘበ ሆኖ አላገኘነውም ዳኞች ውሣኔ ለመስጠት የተዋዋዮቹን ጥቅምና ለቅን ልቦና የሚያስፈልገውን ነገር መሰረት በማድረግ እንዳለበትና የውሉ መሰረታዊ ነገሮች ባልተነካበት ሁኔታ ውሉ እንዲፈርስና ተጠሪ ፊልሙን እንዲረከብ የሰጡት ውሣኔ የፍታብሔር ሕግ ቁጥር እና የፍታብሔር ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌዎች ይዘትና ዓላማን ያላገናዘበና መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል ፊልሙ ከተመረቀና ለአይታ ከበቃ በኋላ የፊልሙን አስተዳደርና የገቢ ክፍፍል በማስመልከት አመልካች በውሉ መሰረት ግዴታውን ያልተወጣ መሆኑን ፍሬ ጉዳይ የማጣራትና ማስረጃ የመመዘን ሥልጣን ባላቸው የስር ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሎት ተረጋግጧል የስር ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሎት ፊልሙ ከተጠናቀቀ በኋላ አመልካች ቀጣይነት ያለውን ፊልሙን በውሉ መሰረት የማስተዳደር ገቢውንና ወጭውን ለተጠሪ የማሳወቅና የማካፈል ግዴታውን በአግባቡ አልተወጣም በማለት የደረሱበት የፍሬ ጉዳይ መደምደሚያ ፍሬ ጉዳይ የማጣራትና ማስረጃ የመመርመርና የመመዘን ሥልጣናቸውን በመጠቀም የደረሱበት በመሆኑ በአግባቡ ነው ሆኖም የሥር ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሎት ተጠሪ እንዲረከቡ የሰጡት ውሣኔ ተጠሪ የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በመጥቀስ ካቀረቡት የጉዳት ካሳ ጥያቄ የወጣና ተጠሪ ለሥር ፍርድ ቤት ግልጽ የዳኝነት ጥያቄ ያላቀረቡበትና የፍታብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌን የሚጥስና መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው የሥር ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሎት ተጠሪ ፊልሙን እንዲረከቡ የሰጡት ውሣኔ ተጠሪ በአማራጭ ባቀረቡት የዳኝነት ጥያቄ ፊልሙ ገለልተኛ በሆነ ድርጅት ወይም ግለሰብ እንዲተዳደር ያቀረቡትን የዳኝነት ጥያቄ ያላገናዘበ ሆኖ አግኝተነዋል በመሆኑም መነሻ ፊልሙ ከተመረቀና ለእይታ ከበቃ በኋላ የፊልሙን አስተዳደርና የገቢ ክፍፍል በማስመልከት አመልካች በውሉ መሰረት ግዴታውን ያልተወጣ መሆኑን መነሻ በማድረግ ውሉ እንዲፈርስ ከመወሰን ይልቅ ተጠሪ በአማራጭ ባቀረቡት የዳኝነት ጥያቄ መሰረት ፊልሙ ገለልተኛ በሆነ ድርጅት ወይም ግለሰብ እንዲተዳደር በማድረግ ተጠሪ ለፊልሙ ሥራ ያወጣው ወጭ ከተተካ በኋላ አመልካች ሪሽ ማስታወቂያና የፊልም ሥራ ድርጅትና ተጠሪ ትርፉን እኩል እንዲካፈሉ ማድረግ የፍታብሔር ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ አና የፍታብሔር ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌዎችን ይዘት መንፈስና ዓላማ የሚያሳካ ሆኖ አግኝተነዋል ከላይ በዝርዝር በጠቀስናቸው ምክንያቶች የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ውሉ እንዲፈርስና ተጠሪ ፊልሙን እንዲረከብ የሰጡት ውሣኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ወስነናል ውሣኔ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር በገዳር ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ እና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር በመጋቢት ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ ተሻሸሏላል አመልካችና ተጠሪ ጥቅምት ቀን ዓም በተደረገው ውል መሰረት አይነተኛ ግዴታቸውን ተወጥተው የፊልም ሥራው ተጠናቆ የተመረቀና ለዕይታ የበቃ በመሆኑ ውሉ አይፈርስም በማለት ወስነናል የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት እና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አመልካች ለፊልም ሥራው ያወጣሁት ተጨማሪ ወጭ አለ በማለት የጠየቀውን ብር ሦስት መቶ ሰባት ሺህ ሶስት መቶ ሰላሳ ስምንት ብር ከሰባ ሦስት ሳንቲም የመቻቻል ጥያቄ ውድቅ ማድረጋቸው በአግባቡ ነው በማለት አጽንተነዋል የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት እና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ለፊልም ሥራው የወጣውን ብር ሶስት መቶ አራት ሺህ ብር ሙሉ በሙሉ የሸፈነው ተጠሪ ነው በማለት የሰጡት የውሣኔ ክፍል ጸንቷል የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት እና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ፊልሙ ከተመረቀና ለእይታ ከበቃ በኋላ የፊልሙን አስተዳደርና የገቢ ክፍፍል በማስመልከት አመልካች በውሉ መሰረት ግዴታውን አልተወጣም በማለት የደረሱበት መደምደሚያ በአግባቡ ነው በማለት ወስነናል ተጠሪ በአማራጭ ባቀረበው የዳኝነት ጥያቄ መሰረት ፊልሙ ገለልተኛ በሆነ ድርጅት ወይም ግለሰብ እንዲተዳደር እንዲታይ በማድረግና ከዚህ በፊት ፊልሙ ከተመረቀና ለእይታ ከቀረበ በኋላ ፊልሙን በማሳየት የተገኘው ገቢ ፊልሙን ለማሳየት የወጣው ወጭ ሂሳብ ተሰርቶ በመጀመሪያ ተጠሪ ለፊልም ሥራው ያወጣውን ወጪ ብር ሶስት መቶ አራት ሺህ ብር እንዲተካ ከተደረገ በኋላ ትርፉን አመልካችና ተጠሪ በውሉ መሠረት እኩል እንዲካፈሉ በማድረግ በፊልሙ ላይ ያላቸው የጋራ የሞራልና የኢኮኖሚ መብት ተጠቃሚነት መብት ለማረጋገጥ አስፈላጊ በመሆኑ በዚሁ መንገድ የውሉ ተግባራዊነት ሊቀጥል ይገባል በማለት ወስነናል በዚህ ችሎት ሚያዝያ ቀን ዓም የተሰጠው የዕግድ ትዕዛዝ ተነስቷል በዚህ ችሎት ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ በማለት ወስነናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤመ የሰመቁ ሰኔ ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች የኮንስትራክሽን እና ቢዝነስ ባንክ አማ ነፈጅ ነጋ አበበ ቀረቡ ተጠሪ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ነፈጅ ደበበ ተሊላ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ለአቤቱታው መነሻ የሆነው ጉዳይ ከማይንቀሳቀስ ንብረት መያዣ ውል ጋር በተያያዘ ሁኔታ የተነሣውን ክርክር የሚመለከት ነው ክርክሩ በተጀመረበት በኦሮሚያ ብክመ በአርሲ ዞን ከፍተኛ ፍቤት የአፈፃፀም ከሣሽ የነበረው የአሁኑ ተጠሪ ሲሆን የአፈፃፀም ተከሳሾች ደግሞ እነ ስንዱ ሹሜ ሶስት ሰዎች ነበሩ ተጠሪው በአፈፃፀም ተከሳሾች ላይ ክስ የመሰረተው ብር አንድ መቶ አርባ ስምንት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰማንያ አምስት ብር ከዜሮ አምስት ሳንቲም በፍርድ የተወሰነለት መሆኑን በመግለጽ ከወጪና ኪሣራ ጋር በድምሩ ብር አንድ መቶ ሃምሳ ሦስት ሺህ ሁለት መቶ ዘጠና ሦስት ብር ከዜሮ አምስት ሳንቲም በአንድነት እንዲከፍሉ ይህንን ባይፈፅሙ የካርታ ቁጥሩ እ የሆነ ቤትና ለብድሩ ኛ የፍርድ ባለአዳ የሆኑት አቶ ሹሜ ሮቢ በመያዣ ቁጥሩ የሆነ በሁሩታ ከተማ ቀበሌ ክልል ውስጥ የሚገኝ ቤት ያስያዙ መሆኑን ገልፆ አፈፃፀሙ በዚህ አግባብ እንዲመራለት ዳኝነት ጠይቋል በዚህ መሰረት ባለአዳዎች የተባለውን ገንዘብ መክፈል ባለመቻላቸው ተጠሪ የጠቀሰው ንብረት በሐራጅ እንዲሸጥ ትአዛዝ ሊሰጥ ንብረቱ ተገምቶ እንዲቀርብ የሚመለከተው አካል ሲታዘዝ ቁጥሩ የሆነ ቤት ፈርሶ በቦታው ላይ አዲስ ሆቴል ቤት የተሰራ መሆኑን ለፍርድ ቤቱ የገለጸ ሲሆን የአሁኑ አመልካችም ይህንኑ የሆቴል ንብረት በብር አምስት መቶ ሰላሳ ስድስት ሺህ ስምንት መቶ ፃያ ሁለት ብር ብድር በካርታ ቁጥር ሹ ይዞ ለስር ኛ እአና ኛ የአፈፃፀም ተከሳሾች ብድር ያበደረ መሆኑን ጠቅሶ በንብረቱ ላይ የቀደምትነት መብት ያለው መሆኑን ዘርዝሮ ሐራጁ በንብረቱ ላይ ሊቀጥል አይገባም ሲል ተቃውሞውን አቅርቦ የአሁኑ ተጠሪም ቤቱ ላይ የቀዳሚነት መብት ያለው ራሱ መሆኑን ያሳያሉ ያላቸውን ምክንያቶችን አንስቶ ተከራክራል ክሱ የቀረበለት ፍቤትም ክርክሩን ከሰማ በጊላ አመልካች ንብረቱን የያዘው ከተጠሪ በተለየ ካርታና የቤት ቁጥር ስለመሆኑ መረጋገጡን ገልፆ የተጠሪ አፈፃፀም በሆቴል ቤቱ ሊቀጥል አይገባም ሲል ወስኗል በዚህ ውሣኔ ላይ ይግባኝ የቀረበለት የክልሉ ጠፍቤትም ግራ ቀኙን አከራክር በቦታው ላይ የነበረውን ቤት ቀድሞ በመያዣነት የያዘው የአሁኑ ተጠሪ መሆኑን አመልካች ያዝኩ የሚለው የሆቴል ቤት በቦታው ላይ እንደ አዲስ የተሰራ እንጂ የተለያየ ቤት ስለመሆኑ አልተረጋገጠም የሚሉ ምክንያቶችን ይዞ የስር ፍርድ ቤትን ውሣኔ ሽሮታል ከዚህም በላ የአሁኑ አመልካች ይግባኙን ለፌዴራሉ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርቦ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ ፀንቷል ያሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበው በዚሁ ላይ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም አመልካች በመያዣነት የያዘው ንብረት በካርታ ቁጥሩም ሆነ በንብረቱ አይነት ተጠሪ በመያዣነት ያዝኩ ከሚለው ንብረት የካርታ ቁጥርና የንብረት አይነት የተለየ ሁኖ እያለ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤትና የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የመያዣ ቀዳሚ መብት ያለው ተጠሪ ነው በማለት መወሰናቸው የፍብሕቁጥር ድንጋጌንና ሌሎች የመያዣ ሕግ ድንጋጌዎችን ይዘትና መንፈስ ባግባቡ ያላገናዘበ ነው የሚል ሲሆን ጉዳዩ ተመርምሮም በሰበር ችሎቱ መታየት ያለበት መሆኑ ታምኖ እንዲቀርብ ከተደረገ በኋላ ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎለት ቀርበው በፅሑፍ በሰጠው መልስ አመልካች ያዝኩ የሚለው የሆቴል ድርጅት ተጠሪ ቀድሞ በመያዣነት የያዘው ንብረት በነበረበት ቦታ ላይ የተሰራ በመሆኑ ይኸው ንብረት ተጠሪ ቀድሞ የያዘው ንብረት አካል ተደርጎ ከሚቆጠር በስተቀር የተጠሪን የመያዣ መብቱን ሊያሳጣ የሚችል አይደለም በማለት ተከራክራል የአሁኑ አመልካችም የሰበር አቤቱታውን በማጠናከር የመልስ መልሱን ሰጥቷል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሣኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል አቤቱታው በሰበር ችሎት እንዲታይ የተወሰነው ተጠሪ በመያዣ ይዞት የነበረው ንብረት መኖሪያ ቤት ሲሆን አመልካች ደግሞ የሆቴል ድርጅቱን መሆኑን የሁለቱም ቤቶች ካርታ ቁጥር የተለያዩ መሆናቸው የሚታወቅ ከሆነ አመልካች በሌላ አዲስ ካርታ ቁጥር በመያዣ የያዘው የሆቴል ድርጅት ተጠሪ ቀደም ብሎ በመያዣነት ይዞት በነበረው መኖሪያ ቤት የፈረሰበት ቦታ ላይ የተሰራ በመሆኑ ብቻ ተጠሪ በመያዣ በተያዘው የሆቴል ድርጅት ላይ የቅድሚያ መብት አለው ተብሎ መወሰኑ ባግባቡ መሆን አለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ነው በዚህ መሠረትም ይህን ነጥብ ከግራ ቀኝ ወገኖች ክርክር አቤቱታ ከቀረበበት ውሣኔ እና ከሕጉ ጋር አገናዘበን መርምረናል በመሰረቱ አከራካሪው ነጥብ የሚወሰነው ስለማይንቀሳቀሱ ንብረቶች መያዣ እና አፈፃፀሙን በሚመለከት በፍትሐብሔር ሕጉ በተቀመጡት ድንጋጌዎች መሠረት ነው ከሥር ጀምሮ በተደረገው ክርክር በፍሬ ነገር ረገድ የተረጋገጠው ተጠሪ በመያዣ ይዞት የነበረው ንብረት መኖሪያ ቤት ሲሆን አመልካች ደግሞ የሆቴል ድርጅቱን መሆኑን የሁለቱም ቤቶች ካርታ ቁጥር የተለያዩ መሆናቸውን አመልካች በሌላ አዲስ ካርታ ቁጥር በመያዣ የያዘው የሆቴል ድርጅት ተጠሪ ቀደም ብሎ በመያዣነት ይዞት በነበረው መኖሪያ ቤት የፈረሰበት ቦታ ላይ የተሰራ መሆኑን አመልካች ብድሩን የሰጠው ጥቅምት ቀን ዓም እና መስከረም ቀን ዓም በተፈረመ የብድር ውል ሁኖ የገንዘቡ መጠንም ብር አምስት መቶ ሰላሳ ስድስት ሺህ ስምንት መቶ ፃያ ሁለት ብር ሲሆን ተጠሪ ደግሞ ብድሩን የሰጠው ሰኔ ቀን ዓም ሁኖ የገንዘቡ መጠንም ብር ስልሳ ሺህ ነው ይህም ማለት አመልካች ብድሩን ከተጠሪ በጊላ የሰጠ ሁኖ ለብድሩ በመያዣነት የተያዙት ንብረቶች የሚታወቁበት ካርታ ቁጥር የንብረቶቹ አይነት የተለያየ ሁኖ አንድ የሚያድርጋቸው ቦታው ብቻ መሆኑን ያስገነዝባል በመሰረቱ የማይንቀሳቀው ንብረት በመያዣነት ከተሰጠ በኋላ አዲስ ሥራ ቢሰራ ወይም ማሻሻል ቢደረግ የመያዣ ውሉን አፈፃፀም በተመለከተ የሚያስከትለው ውጤት ምንድነው። ይኸውም አቃቤ ሕግ ለክሱ መሰረት ያደረገው የተጠሪዎችን ሕጋዊ ፍቃድ ያላቸው መሆን ያለመሆኑን ሳይሆን የወርቅ ግብይቱን በሕጉ ከተዘረጋው ስርዓት ውጪ ለመሽጥ ሲንቀሳቀሱ ተይዘዋል በሜል ነውለጉዳዩ ያቀረባቸው ማስረጃዎች ደግሞ ወርቁ ለብሔራዊ ባንክ ሳይሆን ለአፍሪካ ወርቅ ቤት ቀርቦ ወደ ጅቡቲ በመላክ ለመሸጥ በማሰብ ወርቁ ሲጓጓዝ የነበረበወቅቱም መያዝ የሚገባቸው መረጃዎች ሁሉ በተገቢው ሁኔታ ያልተያዙ መሆኑን አረጋግጠዋልለጉዳዩ ቀጥተኛ ምስክር የነበረው የአቃቤ ሕግ ኛ ምስክርና ከኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን የቀረበው የሰነድ ማስረጃ ይህንኑ የሚያስረዱ መሆናቸውን የሥር ፍርድ ቤት ዋና መዝገብ በግልጽ የሚያሳይ ሆኖ አግኝተናል ወደሕጉ ስንመጣ ኛ እና ኛ ተጠሪዎች ላይ በአቃቤ ሕግ የተጠቀሰው ኛው ክስ በዋናነት መሰረት ያደረገው በወንጀል ሕጉ አንቀጽ በማዕድን አዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና በወንጀል ሕግ አንቀጽ የተመለከቱትን ድንጋጌዎች አንደዚሁም በማአድን ስራዎች ደንብ ቁጥር አንቀፅ ሀለ እናሐ ስር እንደተመለከተው የማዕድን ማምረት ፈቃድ ጸንቶ በሚቆይበት ጊዜ የተመረቱትንየተከማቹትንየተዘጋጁትን ወይም ለሽያጭ የቀረቡትን ማእድናትን አስመልክቶ መረጃ መያዝ እንዳለበት የተቀመጠውን ግዴታ በመጣስ እንዲሁም በተጠቃሹ ደንብ አንቀጽ እና ላይ እንደተመለከተው የተሟሉና ትክክለኛ ወቅታዊ ሁኔታ የሚያሳይ ሪፖርቶችንሌሎች ሰነዶችን በወቅቱ ካላቀረቡ ወይም ተፈላጊ ማስታወቂያዎችን በወቅቱ ያለማቅረባቸው የወንጀል ተጠያቂነትን ያስከትላል በማለት ነውይህ ችሎትም ጉዳዩን በፍሬ ነገር ደረጃ ከተረጋገጡት ነጥቦች አንፃር ሲመለከት በወንጀል ሕግ አንቀጽ ስር የወንጀል ተጠያቂነት ሊከተል የሚችለው በወንጀል ሕጉ አንቀፅ በተመለከተው አኳኋን ማንም ሰው ሕገወጥ በሆነ መንገድ የከበሩ ማእድናት እንደወርቅፕላቲኒምዩራኒየም እና ሌሎችንም እነዚህን የመሳሰሉ ማአድናት እንዲሁም የከበሩ ድንጋዮችን ለመጠበቅ ወይም ሕገ ወጥ ዝውውሩን ለመቆጣጠር የወጣውን ሕግ በመጣስ ወንጀል የተሰራ መሆኑ ሲረጋገጥ ሲሆን ቅጣቱም ወንጀሉን የፈፀመበት ሀብት የመውረስ ደንብ የሚጸናበት መሆኑ ሳይቀር ከአስር አመት በማይበልጥ ፅኑ እስራትና ከሀምሳ ሺህ ብር በማይበልጥ መቀጮ እንደሚሆን ሕጉ ያሳያልበደንብ ቁጥር አንቀጽ እና ላይ አንደተመለከተው የተሟሉና ትክክለኛ ወቅታዊ ሁኔታ የሚያሳይ ሪፖርቶችንሌሎች ሰነዶችን በወቅቱ ካላቀረቡ ወይም ተፈላጊ ማስታወቂያዎችን በወቅቱ ያለማቅረባቸው የአስተዳደራዊ ጥፋቶች ሊባሉ እንደሚችሉ በደንቡ የተመለከተ ሲሆን የጥፋቱን ደረጃና ተደጋጋሚነት መሰረት በማድረግም የሚመለከተው አካል አስተዳደራዊ ቅጣት ሊጥል የሚችልበት አግባብ የደንቡ አንቀፅ እና ድንጋጌዎች በግልፅ ያሳያሉደንቡ የወንጀል ተጠያቂነትን እንደሚያስከትሉ የሚገለፀው ከደንቡ አንቀጽ እና ውጪ ያሉትን ድንጋጌዎችን በመጣስ የሚፈፀመውን ተግባር ስለመሆኑ በአንቀጽ ስር በግልጽ አስቀምጧልበመሆኑም በኛ እና ኛ ተጠሪዎች ላይ በአቃቤ ሕግ በኩል የተጠቀሰባቸው የደንብ ቁጥር እና ድንጋጌዎች በወንጀል ሕጉ አንቀጽ መሰረት የወንጀል ተጠያቂነት ሊያስከትሉ የማይችሉ መሆኑን ከደንቡ አንቀፅ ስለተገነዘብን ኛ ክስን በተመለከተ ኛና ኛ ተጠሪዎች ኃላፊ የሚሆኑበትን አግባብ ስላላገኘን በዚህ ረገድ በስር ፍርድ ቤት የተሰጠውን የውሳኔ ክፍል መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሞበታል ለማለት አልተቻለም ሌላው ኛ እአና ኛ ተጠሪዎች የተጠቀሰባቸው የወሕግ አንቀጽ ሀ እና አንቀጽ እንዲሁም ብሔራዊ ባንክ ባወጣቸው መመሪያዎች መሰረት ለገበያ የሚቀርበውን ወርቅ ያገኙበትን መንገድ ወይም ቦታ ለማሳወቅ ወቅታዊ መረጃ ይዘው እንዲዘዋወሩ እና ያመረቱትን ወይም የገዙትን ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ አቅርበው አንዲሸጡ የተጣለባቸውን ግዴታ በመተላለፍ መጠኑ በኛው ክስ የተገለጸውን ወርቅ ወደ አዲስ አበባ በማጓጓዝ ሕጋዊ ወደአልሆነ ገበያ ለማቅረብ ሲሉ ተይዘዋል የሚል ነውከላይ በፍሬ ነገር ደረጃ እንደተገለጸው ኛ ተጠሪ የአቃቤ ሕጉን ኛ ምስክር ከኛ ተጠሪ ጋር ተገናኝቶ ወርቁን ወደአዲስ አበባ እንዲያጓጉዝ ማድረጉኛ ተጠሪ ወርቁን ሲያጓጉዙ ወደ ብሔራዊ ባንክ ሳይሆን አፍሪካ ወርቅ ቤት ለተባለው የንግድ ድርጅት በማቅረብ ወደ ጅቡቱ በመላክ ለመሽጥ በማቀድ ወርቁ ሲጓጓዝ በጉምሩክ አፊሰሮችና በጸጥታ ኃይሎች አማካኝነት በመንገድ ላይ የተያዘ መሆኑ በሚገባ በአቃቤ ሕግ ማስረጃዎች ተረጋግጧልስለሆነም ወርቁ በሕጉ አግባብ ከተዘረጋው ሥርዓት ውጪ ለገበያ ሊቀርብ ሲል የተያዘ መሆኑ ተረጋግጧልይህም ተጠሪዎች ወርቁን በሕገ ወጥ መንገድ ለማዘዋወር በማሰብ ወንጀሉን በማድረግየወንጀሉን ድርጊት አስከ መጨረሻው ያልተከታተሉት ወይም ለመከታተል ያልቻሉት ወይም የወንጀሉን ድርጊት አንዲፈፀም አስከ መጨረሻው ተከታትለው አስፈላጊ የሆነውን ውጤት ያላገኙ ቢሆንም ተጠሪዎች ወንጀሉን ለመፈፀም ከማይመለሱበት ደረጃ ኮዕበ በ ሼክጠ ደርሰው የነበረ መሆኑ የዐቃቤ ሕግ ማስረጃ የሚያረጋግጥ በመሆኑ ወርቅን በሕገ ወጥ መንገድ መሸጥ በወመሕቁጥር ሀለ እና መሰረት ወንጀል ተጠያቂነት የሚያስከትል ድርጊት መፈፀማቸውን የሚያስገነዝብ ሆኖ አግኘተነዋልተጠሪዎች ያቀረቡት የመከላከያ ሰነድም ተጠሪዎች ሕጋዊ ፍቃድ ያላቸው መሆኑን የሚያሳይ እንጂ ለክሱ መሰረት የሆነው ድርጊት ተፈጸመ በተባለበት ጊዜ ወርቁን ለብሔራዊ ባንክ ሊያቀርቡ የነበረ መሆኑን የማያሳይ በመሆኑ ክብደት ሊሰጠው የሚገባው አይደለምበመሆኑም ኛ እና ኛ ተጠሪዎች በኛው ክስ ነፃ ሊባሉ የሚችሉበት ማንኛውም አግባብ ስለሌለና ጥፋተኛ ሊባሉ የሚገባው ደግሞ በአቃቤ ሕግ ክስ በተመለከተው መልኩ ሳይሆን ወርቁን በሕገ ወጥ መንገድ ለመሸጥ በመሞከር የወንጀል ድርጊት በመሆኑ በወመሕቁጥር ሀለ እና ስር በተመለከተው ድንጋጌ መሰረት ሆኖ አግኝተናልስለሆነም የበታች ፍርድ ቤቶች የአቃቤ ሕግ ክስ ይዘትን ከተረጋገጠው ፍሬ ነገር ጋር በማዛመድ ጉዳዩን መመልከት ሲገባቸው ለክሱ መሰረት ያልሆነውን የተጠሪዎች ሕጋዊ ነጋዴ የመሆን ጉዳይ በምክንያትነት በመያዝ ኛ እና ኛ ተጠሪን ከኛው ክስ ሙሉ በሙሉ ነፃ በማድረግ መወሰናቸው መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት በመሆኑ የበታች ፍርድ ቤቶችን የነፃ መልቀቅ ውሳኔ በወመሥሥሕቁጥር ሀ መሰረት በመሻር ኛ እና ኛ ተጠሪዎች በወህግ አንቀጽ በሀለ እና ስር የተመለከተውን ድንጋጌ የተላለፉ ጥፋተኞች ናቸው ብለናል ሌላው ኛ እና ኛ ተጠሪ የተከሰሱበት በኢትዮጵያ ብፄራዊ ባንክ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁዐዐዐ አንቀጽ ለለ እንዲሁም በወንጀል ህግ አንቀጽ ሀ እና አንቀጽ የተመለከቱትን ድንጋጌዎች በመተላለፍ በስር ኛ ተከሳሽ በሀሰት የተዘጋጀውን ማስረጃ እያወቁ ተጠቅመዋል የሚል ነውተጠሪዎች ማስረጃውን በጥቅም ላይ አውለው የተገኙ መሆኑ በአቃቤ ሕግ ማስረጃ የተረጋገጠ ሲሆን ሐሰተኛ ማስረጃውን ያዘጋጀው የስር ኛ ተከሳሽም በበታች ፍርድ ቤቶች ጥፋተኛ ተብሎ ተገቢው ቅጣት የተወሰነበት መሆኑን የስር ፍርድ ቤት መዝገብ ያሳያልኛ እና ኛ ተጠሪዎችም ሕጋዊ የወርቅ አምራችና አቅራቢ ድርጅት የስራ ኃላፊ ከመሆናቸው ውጪ ግንቦት ቀን ዓም ሲያጓጉዙትና በሕገ ወጥ መንገድ ሊሸጡት ለነበረው ወርቅ ቀድመው ትክክለኛውን ማስረጃ የያዙ መሆኑን ሊያረጋገጥላቸው የሚችል የመከላከያ ማስረጃ አላቀረቡምይልቁንም ተገቢውን ማስረጃ የያዙ ለማስመሰል ቀኑ ወደኋላ ሆኖ የተጻፈ ሐሰተኛ ሰነድ ለተገቢው አካል አቅርበው ጥቅም ላይ ለማዋል ሲሉ ተይዘዋልበመሆኑም ኛ እና ኛ ተጠሪዎች በኛ ክስም ነፃ የሚወጡበት ሕጋዊ ምክንያት የሌለ ስለሆነ የበታች ፍርድ ቤቶችን ውሳኔ በወመሥሥሕቁጥር ሀ መሰረት በመሻር ኛ እና ኛ ተጠሪዎች በወንጀል ህግ አንቀጽ ሀ እና ለ እና አንቀጽ የተመለከቱትን ድንጋጌዎች የተላለፉ ጥፋተኞች ናቸው ተብለው ሊቀጡ የሚገባ ሆነው ተገኝተዋል በመጨረሻም ኛ ተጠሪን በተመለከተ የተሰጠውን ውሳኔ ተገቢነት ተመልክተናልይህ ተጠሪ ሕጋዊ ሰውነት የተሠጠው አካል ሲሆን የተከሰሰውም በ ዓም በወጣው የወንጀል ሕግ አንቀጽ ለረ እንዲሁም አንቀጽ እና ስር የተመለከተውን ድንጋጌ ተላልፏል በሚል ነውከላይ እንደተለገፀው ኛ እና ኛ ተጠሪዎች የኛ ተጠሪ ድርጅት የስራ ኃላፊዎች ሆነው በሚሰሩበት ጊዜ በሕገ ወጥ መንገድ ወርቁን ለመሸጥ ሲሞክሩ በመገኘታቸው ጥፋተኛ ሊባሉ የሚገባ ሆነው ተገኝተዋልእንዲህ ከሆነ ደግሞ የሕግ ሰውነት የተሰጠው ድርጅት በወሕአንቀጽ እና በወንጀል ሕግ አንቀጽ ለረ እንዲሁም አንቀጽ እና ስር በተመለከቱት ድንጋጌዎች መሰረት በወንጀል ሊጠየቅ የሚገባ ሆኖ አግኝተናልበዚህም መሰረት ኛ ተጠሪ ነጻ የተባለበትን ውሳኔ በወመሥሥሕቁጥር ሀመሰረጉ በመሻር በ ዓም በወጣው የወንጀል ሕግ አንቀጽ ለረ እንዲሁም አንቀጽ እና ስር የተመለከተውን ድንጋጌ የተላለፈ ጥፋተኛ ነው ሊባል የሚገባ ሆኖ አግኝተናል ሲጠቃለልም የበታች ፍርድ ቤቶች ተጠሪዎችን ሙሉ በሙሉ ነጻ በማድረግ የሰጡት ውሳኔ ከላይ በተመለከቱት ምክንያቶች ሕጋዊ ባለመሆኑ ሊሻሻል የሚገባው ሆኖ አግኝተናልበዚህም መሰረት ኛ እና ኛ ተጠሪዎች በኛው ክስ የወሕግ አንቀጽ ሀለ እና አንቀጽ አንዲሁም ብሔራዊ ባንክ ባወጣቸው መመሪያዎች መሰረት ለገበያ የሚቀርበውን ወርቅ ያገኙበትን መንገድ ወይም ቦታ ለማሳወቅ ወቅታዊ መረጃ ይዘው እንዲዘዋወሩ እና ያመረቱትን ወይም የገዘቱትን ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ አቅርበው እንዲሸጡ የተጣለባቸውን ግዴታ በመተላለፍ በሕገ ወጥ መንገድ ወርቅ ለመሸጥ ሲሞክሩ የተገኙ ጥፋተኞች ናቸውእንደሁም ሁለቱም ተጠሪዎች በወንጀል ህግ አንቀጽ ሀ እና አንቀጽ የተመለከቱትን ድንጋጌዎች በመተላለፍ በስር ኛ ተከሳሽ በሀሰት የተዘጋጀውን ማስረጃ እያወቁ የተጠቀሙ ጥፋተኞች ናቸው ኛ ተጠሪ ደግሞ ያለምንም ሕጋዊ ፈቃድ መጠኑ ግራም የሆነ ወርቅ ሕጋዊ ላልሆነ ገበያ ለማቅረብ በኛ እና ኛ ተጠሪዎች አማካኝነት ሲንቀሳቀስ የተገኘ በመሆኑ በ ዓም የወጣው የወንጀል ሕግ አንቀጽ ለረ እንዲሁም አንቀጽ እና ስር የተመለከተውን ድንጋጌ የተላለፈ ጥፋተኛ ነው ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሐአ የሰመቁ ህዳር ቀን ዓም ዳኞች ሐጐስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሣ አዳነ ንጉሴ አመልካች ሣጅን ታዬ ተክለኋይማናት የቀረበ የለም ተጠሪ የሐዋሳ ከተማ ከፍተኛ መርማሪ ከሣሽ የቀረበ የለም መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የወንጀል ክስ ሲሆን የተጀመረው በደቡብ ብሔብሔህዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍቤት መደበኛ ጉዳይ ችሎት የአሁን ተጠሪ ባቀረበው ክስ ነው በተከሣሽ ላይ ቀርቦ የነበረው ክስ ሶስት ሲሆን ይዘቱ ኛው ክስ ተከሣሽ የወንጀለኛ መቅጫ ህግ ቁ ስር የተመለከተውን በመተላለፍ ተገቢ ያልሆነ ብልጽግና ለማግኘት በማሰብ በሀዋሳ ከተማ ልዩ ስሙ ጨርቃ ጨርቅ አካባቢ በስራው አካባቢ በእጁ በሚገኙት የሀዋሳ ከተማ የፖሊስ ተሽከርካሪ የሆኑትን ኛ ከላይ ክፈት ላንድ ኪሩዘር የሰሌዳ ቁጥር ፖሊስ ደህ ኛ ሽፍን ሎንግ ቤዝ መኪና የሰሌዳ ቁጥሩ በማሽከርከር ዘወትር ማክሰኞና አርብ ከንግድ ስራቸው የሚመለሱትን የተለያዩ ስምንት ሰዎችን በተለያዩ ጊዜያት ያስጫናችሁት ዕቃ ይወረሳል ካልሆነ ገንዘብ አምጡ በማለት በማስፈራራት ብር የተቀበለ በመሆኑ በፈጸመው የውንብድና ወንጀል ተከሷል የሚል ነው ሁለተኛ ክስ ደግሞ የወንጀለኛ መቅጫ ህግ ቁ ሐ ስር የተመለከተውን በመተላለፍ ከላይ በክስ አንድ ስር በተገለጹት ቀናት ወር ዓመተ ምህረት እና ቦታ ከተራ ቁጥር አስከ ድረስ ስማቸው በተገለጹት የግል ተበዳዮች የፖሊስ አባል መሆኑንና የፖሊስ መኪና ማሽከርከሩን መከታ በማድረግ ይህ የያዛችሁት የንግድ ዕቃ ቡና ይወረሳል አልያም ገንዘብ አምጡ እያለ ገንዘቡን እየተቀበለ እንዲያልፉ በማድረግ በስልጣን አለ አግባብ መገልገል ወንጀል ተከሷል የሚል ነው ኛው ክስ ደግሞ በክስ አንድ ስር የተጠቀሱትን የመንግስት ተሽከርካሪዎች የወንጀል ሕግ አንቀጽ ሀ ሥር የተመለከተውን በመተላለፍ ያለአግባብ በመገልገል ወንጀል ተከሰዋል የሚል ነው ጉዳዩን በመጀመሪያ የተመለከተው የዞኑ ከፍተኛ ፍቤት የተከሣሹን የአምነት ክህደት ቃል በመቀበል የግራቀኙን ማስረጃ በመስማት ውሣኔ የሰጠ ሲሆን የውሣኔው ይዘት ተከሣሽ በአንደኛው ክስ ስር የውንብድና ወንጀል ሰርቷል በተባለበት ወቅት በእረፍት ላይ የነበረ ስለመሆኑ ከዐቃቤ ህግ ምስክር በተሻለ ያስመሰከረ በመሆኑነ ከክሱ በነጻ ሊሰናበት ይገባል ኛ ክስ በተመለከተም በተመሳሳይ ተከሣሽ በአረፍት የነበረ ስለመሆኑ አና በወቅቱም የተጠቀሱትን ተሽከርካሪዎች ለሌላ ተረኛ ሹፌር ያስረከበ እና በእጁ የሌለ ስለመሆኑ ከመስሪያ ቤቱ የቀረቡት የተሽከርካሪ መረካከቢያ ቅጾች የሚያስገነዝቡ በመሆኑ የወንጀል ኋላፊነት የለበትም በማለት ውሣኔ ሰጥቷል በሁለተኛ ክስ ስር ግን ፍቤቱ በተከሰሰበት የወንጀል ህግ አንቀጽ ሐ ስር ጥፋተኛ ነው በማለት በአምስት ዓመት ጽኑ እስራትና በ ብር ሁለት ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ አንዲቀጣ ወስኗል አመልካች በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ለክልሉ ጠቅላይ ፍቤት በመቀጠል ደግሞ ለክልሉ የሰበር ሰሚ ችሎት ቅሬታውን ያቀረበ ሲሆን የቀረበላቸውን ቅሬታ ባለመቀበል አያስቀርብም በማለት ቅሬታውን ሰርዘውለታል አሁን የቀረበው ቅሬታ በዚሁ ቅር በመሰኘት ሲሆን ጉዳዩ ያስቀርባል በመባሉ የግራ ቀኙን ክርክር በጽሁፍ ሰምተናል ችሎቱም የተነሱትን ክርክሮች ከተያዘው ጭብጥና አግባብነት ካላቸው የህግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ መርምሮታል እንደመረመረውም አመልካች በሁለተኛ ክስ ስር ጥፋተኛ ተብሎ መቀጣቱ በአግባቡ ስለመሆኑ ተመርምሮ አልባት ማግኘት ያለበት ነጥብ ሆኖ ተገኝቷል በዚሁ መሠረት ሁለተኛውን የዐቃቤ ህግ ክስ እና አመልካች ጥፋተኛ ተብሎ የተቀጣበትን ድርጊት ስንመለከት ራሱን ችሎ የቆመ ሳይሆን በአንደኛው ክስ ውስጥ በተጠቀሰው ሰዓት ቀን ወር ዓመተ ምህረት ቦታ እና የግል ተበዳዮች ላይ ስለመሆኑ ከክሱ ይዞታ መረዳት ይቻላል በዚህ በአንደኛ ክስ ላይ በተመለከተው የውንብድና ወንጀል ክስ ስር ተከሣሽ በወቅቱ በአረፍት ላይ የነበረ ስለመሆኑ ተረጋግጧል በማለት ከቀረበበት ክስ በነጻ እንዲሰናበት ውሣኔ ተሰጥቶበታል ይፄ ከሆነ በተመሣሣይ ጌዜ ቦታ እና የግል ተበዳዮች ላይ ተፈጸመ ለተባለው የስልጣን አለአግባብ የመገልገል ወንጀል ጥፋተኛ የሚባልበት አግባብ አይኖርም በተመሣሣይ ሁለተኛውን ወንጀል ሲፈጽም የፖሊስ መምሪያ መኪና ተጠቅሟል ተብሎ በክሱ የተመለከተ ቢሆንም በአመልካች ላይ የቀረበው የመንግስትን ንብረት ያለአግባብ የመገልገል ወንጀል በተመሣሣይ ጊዜ ቦታ እና የግል ተበዳዮች ላይ ተፈጸመ ተብሎ በሶስተኛ ክስ ከቀረበበት ክስ በነጻ የተሰናበተ መሆኑን ተገንዝበናል ጉዳዩን በመጀመሪያ የተመለከተው የክልሉ ከፍተኛ ፍቤት አመልካች የወንጀል ድርጊቱን ያለመፈጸሙን እና ወንጀሉ ተፈጸመ በተባለበት ጊዜ በእረፍት ላይ የነበረ ስለመሆነ ወንጀሉንም ሲፈጽም የፖሊስ መምሪያውን ተሽከርካሪ ተጠቅሟል የተባለውም በወቅቱ የተባሉት ተሽከርካሪዎች በእጁ ያልነበሩና ለሌላ ተረኛ ሹፌር ያስረከበ ስለመሆኑ በፍሬ ነገር ስለመረጋገጡ በአንደኛውና በሶስተኛው ክስ ላይ መደምደሚያ ላይ ደርሶ እያለ በሁለተኛው ክስ ስር በተመሣሣይ ጊዜና ቦታ እንደዚሁም የግል ተበዳዮች ላይ ተፈጸመ ለተባለው ወንጀል ጥፋተኛ የሚሆንበት አግባብ የለም አንድ ተከሣሽ ጥፋተኛ ሊባል የሚችለው ወንጀሉን ሊያቋቁሙ የሚችሉ ተግባራት ስለመፈጸማቸው በፍሬ ነገር ረገድ ለማጣራት ስልጣኑ ባላቸው ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤት ወይም በይግባኝ ያየው ፍርድ ቤት ስለመሆኑ የወመቀጫ ሥሥሕቁ እና ዓላማ ይዘትና መንፈስ የሚያስገነዝበን ነው በዚህ ጉዳይ ግን ጉዳዩን በመጀመሪያ የተመለከተው የክልሉ ከፍተኛ ፍቤት ድርጊቱ ተፈጸመ በተባለበት ጊዜ አና ቦታ የሌለ መሆኑን ወይም በአረፍት ላይ የነበረ ስለመሆኑ እና ወንጀሉን ለመፈጸም ተጠቀመበት በማለት የተጠቀሱትንም ተሽከርካሪዎች በወቅቱ ያልያዘና ለሌላ ሰው አሳልፎ አስረክቦ በነበረበት ወቅት በመሆነ አልተረጋገጠም ወደሚለው የፍሬነገር መደምደሚያ ላይ ደርሷል በመሆኑም ባልተረጋገጠ ፍሬ ነገር ፍርድ ቤቱ መልሶ በሁለተኛ ክስ ስር ጥፋተኛ ነው በማለት የጥፋተኝነት እና የቅጣት ውሣኔ መስጠቱ አግባብነት የሌለውና ውሣኔውም እርስ በራሱ የሚጋጭ በመሆኑ መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ነው ብለናል በመሆኑም ቀጥሎ የተመለከቱትን ውሣኔ ሰጥተናል እከ ውሣኔ የደቡብ ብሔብሔህዝቦች ብሔክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍቤት የሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ በቀን ዓም የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት በመዝቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት እና የሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍቤት መደበኛ ጉዳይ ችሎት በመዝቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጡት ውሣኔ በወመሥሥሕግቁ ለ መሠረት ተሽራል በአመልካች ላይ የተላለፈው የጥፋተኝነት እና የቅጣት ውሣኔ አግባብነት የሌለው በመሆኑ ተሰርዞ በነጻ እንዲሰናበት ብለናል የወንጀል ኋላፊነቱን ሊያቋቁሙ የሚችሉት ተግባራት በበታች ፍቤቶች በፍሬ ነገር ረገድ ባልተረጋገጠበት ሁፄታ አመልካች ጥፋተኛ ተብሎ የሚቀጣበት አግባብ የለም ብለናል አመልካች በሌላ ወንጀደል የሚፈለግ ካልሆነ ከማረሚያ ቤት እንዲለቀቅ መፍቻ ለሚመለከተው ይጻፍ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁጥር ታህሣሥ ቀን ዓም ዳኞች ሐጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሣ አዳነ ንጉሴ አመልካች አቶ ሃይሉ ተስፋኡ የቀረበ የለም ተጠሪ አቶ ብርሃነ መብራቱ የቀረበ የለም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ ገንዘብን ለማስመለስ የቀረበ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የጀመረው የአሁኑ አመልካች ባሁኑ ተጠሪና በወሪት መብርሂት ቅዱስ ላይ በትግራይ ክልል ምስራቃዊ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመስረቱት ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም የአሁኑ ተጠሪ ዘበኛ ወሪት መብርሂት ቅዱስ ደግሞ የሽያጭና መዛኝ ሰራተኛ ሁነው በአመልካች የወፍጮ ድርጅት ውስጥ ሲሰሩ በወፍጮ ድርጅቱ ውስጥ ባለው መጋዝን ካዝና አመልካች ያስቀመጡትን ብር አስራ ሰባት ሺህ መጋዝኑ ተከፍቶ ካዝናው ተሰብሮ ስለተሰረቀባቸው የተሰረቀው ይኸው ገንዘብ ከወጪና ኪሳራ ጋር እንዲከፈላቸው ይወሰን ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ ተጠሪ ለክሱ በሰጡት መከላከያ መልስም የድርጅቱ ሰራተኛ መሆናቸውን ሳይክዱ ድርጅቱ ተሰረቀ በተባለበት ጊዜ በፈቃድ ለጠበል ሄደው ሌላ ቦታ ያደሩ መሆናቸውን ገልጸው ለክሱ ኃላፊነት የለብኝም በማለት ተከራክረዋል ጉዳዩን በመጀሪያ ደረጃ የተመለከተው የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤትም የስር ኛ ተከሳሽ የነበሩትን ከክሱ ነጻ ተጠሪን ደግሞ ኃላፊ በማድረግ ብር አስራ ሰባት ሺህ ለዳኝነት የተከፈለበት ብር ኪሳራና ሌላ ወጪ እንዲሁም የድካም ዋጋ በቁርጥ ብር ለአመልካች እንዲከፍሉ በማለት ወስኗል በዚህ ውሳኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርበው በዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የቀረቡት የተጠሪ ምስክሮች ከተሰሙ በጊላ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን መርምሮ ተጠሪ የደርጅቱ ዘበኛ ሁነው ተቀጥረው እየሰሩ ቢኖሩም ካዝናው ተሰብሮ ገንዘቡ በጠፋበት በ ዓም በአመልካች ፍቃድ ወደ ጠበል ሄደው ስለነበር አልነበሩም አመልካች ራሱ የፍርድ ቤት መጥሪያ ለተጠሪ በሚሰጡበት ጊዜ ገንዘቡ አልጠፋም ከእህቴ ጋር አግኝቼዋለሁ ብለው ሲናገሩ ሰምተናል ብለው ስለመሰከሩ እንዲሁም ብር አስራ ሰባት ሺህ ያክል በመጋዘን ውስጥ በካዝና ያስቀምጣል ተብሎ አይገመትም የሚሉትን ምክንቶችን በመያዝ የስር ፍርድ ቤትን ውሳኔ በመሻር ተጠሪን ለገንዘቡ ኃላፊ ሊሆነ አይችሉም በማለት ወስኗል በዚህ ውሳኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ቢያቀረቡም ተቀባይነት አላገኙም የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም ተጠሪ በወንጀሉ ጉዳይ ጥፋተኛ ተብለው ተቀጥተው እያለ ለፍትሐብሔር ክስ ኃላፊነት የለባቸውም ተብሎ መወሰኑ የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌን ያላገናዘበ ነው በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም ተጠሪ በወንጀሉ ጉዳይ ጥፋተኛ ተብለው ተቀጥተው እያለ ለፍትሐብሔሩ ክስ ኃላፊነት የለባቸውም ተብሎ መወሰኑ ባግባቡ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው ግራ ቀኙ በጽሁፍ እንዲከራከሩ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለ መልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን የጽሁፍ ክርክር የሰበር አቤቱታው ከቀረበበት ውሣኔ እና አግባብነት ካላቸው የሕግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመረውም የዚህ ችሎት ምላሽ የሚያስፈልገው አብይ ነጥብ ተጠሪ ተጠያቂነት የለባቸውም ተብሎ መወሰኑ ባግባቡ መሆን ያለመሆኑ ሁኖ ተገኝቷል አመልካች ክሱን ሊመሰርቱ የቻሉት ተጠሪን በድርጅታቸው በጥበቃ ስራ ቀጥረው በማስራት እያሉ በድርጅቱ መጋዝን ውስጥ በሚገኘው ካዝና የተውት ገንዘብ ካዝናው ተሰብሮ እንዲሰረቅባቸው አድርገዋል በማለት ገንዘቡን እንዲተኩላቸው ሲሆን የግራ ቀኙ ክርክርና ማስረጃ ተሰምቶ የበታች ፍርድ ቤቶቹ ተገቢ ነው ያሉትን ውሳኔ ሰጥተዋል አመልካች እስከዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት አጥብቀው የሚከራከሩትና በጭብጥነት ሊታይ የሚገባው ነጥብ ነው ተብሎ የተያዘውም ተጠሪ በወንጀል ተከስሰው ጥፋተኛ ተብለው ተቀጥተው እያለ በፍትሐብሔሩ ክስ ኃላፊነት የለባቸውም ተብሎ መወሰኑ ሕጋዊ መሆን ያለመሆኑ ጉዳይ ነው የሥር ፍቤት ከቀረቡት የአመልካች ማስረጃዎች መካከል ተጠሪ በጉዳዩ በወንጀል ተከሰው ጥፋተኛ የተባሉበትና የተቀጡበትን የፍቤት ውሣኔ ለጉዳዩ ያለውን አግባብነት ወይም ብቁነት ሳይገልጽ ስለማለፉ የውሣኔ ግልባጭ ያሳያል የተቆጠረው ወይም የቀረበው ማስረጃ ለክርክሩ መነሻ ከሆኑት ፍሬ ነገሮች ጋር ግንኙነት እያለው እና ፍሬ ነገሮችን ለማረጋገጥ በሕጉ ክልከላ ያልተደረገበት የማስረጃ ዓይነት እስከሆነ ድረስ በጉዳዩ ላይ የቀረቡት ሁሉም ማስረጃዎች መመዘን አለባቸው በጉዳዩ ላይ የቀረቡትን ሁሉን ማስረጃዎች በአንድነት ሳይመዘኑ የተወሰኑትን ብቻ ነጥሎ በመወሰድ የሚሰራ ምዘናም ሆነ ውጤት ሕጋዊነት አይኖረውም እጃችን ወዳለው ጉዳይ ስንመለስ ተጠሪ በጉዳዩ ላይ በወንጀል ተከሰው ፍቤቱ ጥፋተኛ ተብለው የተቀጡ መሆኑንና በበላይ ፍቤትም አለመለወጡ ተረጋግጦ እያለ ይህ የአመልካች ማስረጃ በሰበር ፍቤት በዝምታ ታልፏል ይህም የማስረጃ አቀባበል ሥርዓትን ያልተከተለ ነው የዚህን ማስረጃ አግባብነት እና ብቁነት ስንመለከተውም ለጉዳዩ በማስረጃነት ሊቀርብ የሚችል ነው በወንጀል ጉዳይ የተሰጠ ውሣኔ በዚያው ጉዳይ በፍትሐብሔር በማስረጃነት አግባብነት እና ብቃት የሚኖረው ስለመሆኑ የፍብሕቁ ተቃራኒው ንባብ ያስገነዝባልና በዚህ ድንጋጌ መሠረት በወንጀል የተሰጠ ውሣኔ በፍትሐብሔር ለቀረበው ክስ በማስረጃነት አግባብነት የሚኖረው በወንጀል ክሱ በወንጀል ፍቤት ተከሣሹ ጥፋተኛ ተብሎ ከተወሰነ ስለመሆኑ እና ለዚህም የሚሰጠው ምክንያት የወንጀል ክስ ማስረጃ አመዛዘን መርህ ከፍትሐብሔሩ የበለጠ ጠንካራና የማያሻማ ማስረጃ የሚጠይቅ መሆኑን መገንዘብ አያዳግትም የሚል ነው ወደዚህ ድምዳሜ ለመድረስም በወንጀሉ ጉዳይ የተሰሙት ማስረጃዎችም በፍትሐብሔሩ ጉዳይም የቀረቡና የተሰሙ ሊሆኑ ይገባል በወንጀሉና በፍትሐብሔር ጉዳይ የተሰሙት ማስረጃዎች የተለያዩ ከሆነ እና በወንጀል ጉዳይ ክስ የቀረበበት ነጥብም ከፍትሐብሔሩ ክስ ጋር ግንኙነት የሌለው ከሆነ በወንጀል ክስ ተጠያቂ መሆን ሁል ጊዜ በፍትሐብሔሩ ክስ ኃላፊነትን የማያስከትል ስለመሆኑ የፍብሕቁጥር ድንጋጌ ይዘት መንፈስና አላማ ያስገነዝበናል የሥር ፍቤት በአመልካችና በተጠሪ መካከል የነበረውን የፍትሐብሔር ጉዳይ የተመለከተው የግራ ቀኙን ማስረጃዎችን ክብደት በመመዘን ነው በወንጀሉ ጉዳይ ተጠሪ ጥፋተኛ የተባሉት በሰራተኝነት የጥበቃ ስራ ግዴታቸውን አልተወጡም በሚል ሲሆን አመልካች በተጠሪ ላይ የፍትሐብሔር ክስ ሊመሰርቱ የቻሉት ካዝና ላይ የተቀመጠው ጥሬ ገንዘብ ስለተሰረቀብኝ ተጠሪ ይመልሱልኝ በሚል ነው ይህም በግልጽ የሚያሳየው አመልካች ተጠሪ ሰርቀው የወሰዱትን ገንዘብ እንዲመልሱ ክስ የቀረበባቸው መሆኑን እንጂ በንዝህላልነት የተሰጠውን የስራ አመራር ግዴታ ያለመወጣትንና በወንጀል ሕጉ ስር የሚያስጠይቀውን የወንጀል ድርጊት ፈጸመው ገንዘቡ ላይ ጉዳት ማድረሳቸውን የሚያሳይ አይደለም ሲጠቃለልም ለክርክሩ መነሻ የሆነው ገንዘብ ተጠሪ በወንጀል ተከስሰው ጥፋተኛ ከተባሉት የወንጀል ድርጊት ጋር ሙሉ በሙሉ ተመሳሳይነት የሌለው በመሆኑ ተጠሪ በፍብሕቁጥር መሰረት ኃላፊ የሚሆኑበት አግባብ የለም በማለት በጉዳዩ ላይ የተሰጠውን ውሳኔ በውጤት ደረጃ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የሌለበት ሁኖ አግኝተናል በዚህም ምክንያት የሚከተለውን ወስነናል ውሣኔ በትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍቤት በመቁ መጋቢት ቀን ዓም ተሰጥቶ በክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር ሚያዚያ ቀን ዓም በትዕዛዝ የፀናው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ጸንቷል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሣራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ያለቀለት ስለሆነ ወደ መቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሐአ የሰመቁ ታህሳስ ቀን ዓም ዳኞች ሓጐስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አደነ ንጉሴ አመልካችፁ አቶ ታረቀኝ ተክሉ ገመዳ ወሮ እማዋይሽ ገብረመስቀል አቶ አብይ ታመነ ተጠሪ የደቡብ ብብሕክመ የሥነ ምግባር እና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ዐቃቤ ህግ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ ምንጩ ያልታወቀ ንብረትና ገንዘብ ባለቤት ሆኖ የመገኘት የወንጀል ተግባርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተደመረው የአሁኑ ተጠሪ ባሁኑ አመልካቾች ላይ በሐዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት መደበኛ ጉዳይ ችሎት ግንቦት ቀን ዓም በመሰረተው ክስ መነሻ ነውተጠሪ በአመልካቾች ላይ የመሰረተው ክስ ይዘት በ ዓም በወጣው የኢፌዲሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ ለ እና ስር የተመለከተውን በመተላለፍ አመልካቾች በግብረአብርነትና በልዩ ተካፋይነት ምንጩ ያልታወቀ ንብረት ወይም ገንዘብ ለማፍራት የሙስና ወንጀል ፈጽመዋል የሚል ነውዝርዝር ይዘቱምኛ አመልካች ከሰኔ ቀን እስከ መጋቢት ቀን ዓም ድረስ በሀዋሳ ዙሪያ እና በወንዶገነት ወረዳዎች ታክስ አስተዳደር ጽቤት በአለት ገቢ ሰብሳቢነት ሲሰሩ መነሻ ደመወዛቸው ብር አንድ መቶ ሰማኒያ ሁሉት ብር ሁኖ በየጊዜው በተደረገላቸው የእርከን ጭማሪ እና የደረጃ አድገት ስራቸውን እስከለቀቁበት መጋቢት ዓም ድረስ ደመወዙ ብር ዘበጠኝ መቶ ዛያ ስምንት ብር የደረሰ መሆኑንና የደመወዙ ከፍተኛ መጠን ሲሰላም ጠቅላላ ገቢያቸው ከብር ሥባ ሺኅ ብር እንደማይበልጥኛ አመልካች ደግሞ የኛ አመልካች ባለቤት ሁነው ከባለቤታቸው ደመወዝ ውጪ በግላቸው የሚያገኙት ሕጋዊ የሆነ የገቢ ምንጭ የሌላቸው የቤት እመቤት ሁነው እያለ በስማቸው የከተማ ቦታና እና የይስሙላ ንግድ ፈቃድየማይሰራበት ንግድ ፈቃድ በመውሰድ በዚሁ ባልታደሰ ንግድ ፈቃድ የይዞታ ባለቤትነት ማረጋገጫ በመውሰድ በሕገ ወጥ ንብረትና እና ገንዘብ ከኛ አመልካች ጋር ግብረ አበር ወይም ልዩ ተካፋይ በመሆን ንብረቱን እንዳፈሩኛ አመልካችም የኛ አመልካች ወንድም ሁነው በስማቸው ቋሚ እና ሕጋዊ የገቢ ምንጭ የሌላቸው ተማሪ ሁነው እያለ ከኛ እና ከኛ አመልካቾች ጋር ያለውን ዝምድና ምክንያት በማድረግ ኛ አመልካች በስማቸው የሊዝ ቦታ ጠይቀው ከሊዝ ደንብና መመሪያ ውጪ ሀሀበ ዞህ በፀ የመኖሪያ ቤት ሰርተው ከኛ አመልካች ጋር የሚኖሩበትን ቤት ለኛ አመልካች በሕግ የተረጋገጠ ወይም የተፈጸመ ወራሽነት ሳይኖረው ከወላጅ አባቱ ከውርስ ባገኘው ገንዘብ ቤቱን እንደሰራ በማስመሰል በስሙ ባወጣው የሐሰት ባለቤትነት ማረጋገጫ ኛ እና ኛ አመልካቾች ሕገ ወጥ ንብረት እንዲያፈሩ በማድረግ በግብረአብረት ወይም በልዩ ተካፋይነት ወንጀል መፈጸማቸውን የሚጠቅስና በጠቅላላው አመልካቾች ክስ እስከ ቀረበባቸው ድረስ ብር ሶስት ሚሊዮን ስድስት መቶ ሁለት ሺኅ ከሰማኒያ አራት ሳንቲም የሚሆን የሚንቀሳቀስና የማይንቀሳቀስ ንብረት ማፍራታቸውንና ይህም ንብረት ምንጩ ያልታወቀ ንብረትና ገንዘብ የማፍራት የሙስና ወንጀል ነው በማለት አመልካቾች እንዲጠየቁ ክስ ማቅረቡን የሚያሳይ ነውክሱን ለማስረዳትም የተለያዩ የሰነድ ማስረጃዎችን ዘርዝሯልአመልካቾች ክሱን ክደው በመከራከራቸውም ተጠሪ አሉኝ ያላቸውን ማስረጃዎችን አቅርቦ አስምቷልከዚህም በሁዋላ አመልካቾች እንዲከላከሉ ተደርጎ የመከላከያ ማስረጃዎቻቸውን አሰምተዋልጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም አመልካቾች በመከላከያ ማስረጃዎቻቸው የአቃቤ ሕግ ማስረጃዎችን ማስተባበላቸውን በመግለጽ በወመሥሥሕቁጥር መሰረት በነፃ አሰናብቷቸዋልበዚህ ውሳሄክ ተጠሪ ባለመስማማት ይግባኙን ለደቡብ ብብሕክመንግስት ጠቅላይ ፍቤት መደበኛ ችሎት አቅርቦ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በሁዋላ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ተሽሮ አመልካቾች በተከሰሱት የሕግ ድንጋጌ ስር ጥፋተኛ ተብለው ኛ አመልካች በሌላ ጉዳይ በአድሜ ልክ ጽኑ እስራት የተቀጡ መሆናቸው በመረጋገጡ በእድሜ ልክ ጽኑ አስራትኛ እና ኛ አመልካቾች ደግሞ እያንዳንዳቸው በአንድ አመት ቀላል እስራት እንዲቀጡ የተወሰነ ሲሆን በሕገ ወጥ መገንድ መገኘቱ የተረጋገጠውን ንብረት ደግሞ አይነቱና መጠኑን ይኸው ይግባኙን የተመለከተው ፍርድ ቤት ከለየው በሁዋላ ለመንግሰት እንዲወረስ በማለት ወስኗልበዚህ ውሳኔ አመልካቾች ቅር በመሰኘት ይግባኛቸው ለክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ቢያቀርቡም ተቀባይነት አላገኙምየአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካቾች ጠበቃ በጉዳዩ ላይ በተሰጠው ውሳኔ ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው የሚሉባቸውን ምክንያቶች ሚያዚያ ቀን ዓም በተፃፈ ማመልከቻ ዘርዝረው አቅርበዋልይዘቱም ባጭሩአመልካቾች በወንጀል ድርጊት እንዲጠየቁ የተደረገው የሀብት ምዝገባና ማሳወቂያ ሥርዓት ባልተዘረጋበት ሁኔታና የወንጀል ድርጊቱን ስለመፈማቸው በተገቢው መንገድ ከሳሽ ሳያስረዳ መሆኑንና የአመልካቾች የመከላከያ ማስረጃዎች ቃልም ውድቅ የተደረገው ያላግባብ መሆኑን በመዘርዘር ውሳኔው እንዲሻር መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው የሰበር አቤቱታው ተመርምሮ የምዝገባ ስርዓት ባልተዘረጋበት ሁኔታ አመልካቾች ምንጩ ያልታወቀ ሀብት አፍርተዋል ተብሉ የመቀጣታቸውንና ንብረታቸውም እንዲወረስ የመወሰኑን አግባብነት ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት የሚያስቀርብ ነው በመባሉ ማመልከቻው ለተጠሪው ተልኮ ተጠሪ ቀርቦ መልሱን በጽሑፍ እንዲሰጥበት ተደርጓልተጠሪ ሰኔ ቀን ዓም ጽፎ ባቀረበው መልስ የሀብት ምዝገባና ማሳወቂያ ስርኣት ያለመዘርጋት በወንጀል ሕጉ አንቀጽ ስር በተመለከተው ድንጋጌ ከመጠየቅ የማይከለክል መሆኑንአመልካቾች ለሰበር ችሎቱ ባቀረቡት ማመልከቻ ላይ በሥር ፍቤት የህግ ስህተት ተፈጽሟል ብለው የገለጺቸው ምክንያቶች ስለማስረጃ ምዘና የሚመለከቱ እንጅ የተፈፀመ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ስለመኖሩ የሚያስረዱ አለመሆኑንየፌደራል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሎት እንዲህ አይነት የማስረጃ እና የፍሬ ነገር ክርክሮችን በሕጉ የማየት ስልጣን የሌለው መሆኑንአመልካቾች ጥፋተኛ የተባሉት በበቂና አሳማኝ ማስረጃ የወንጀል ድርጊቱን መፈፃማቸው ተነግሮባቸው በመከላከያ ማስረጃዎቻቸውም የአቃቤ ሕግ ማስረጃዎችን ባለማስተባበላቸው ምክንያት መሆኑን ዘርዝሮ የሰበር አቤቱታው ውድቅ ሆኖ በሥር ፍቤት የተሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የለበትም ተብሎ እንዲፀና ጠይቋልየአመልካቾች ጠበቃም የሰበር አቤቱታቸውን በማጠናከር የመልስ መልሱን በጽሑፍ አቅርበዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ጉዳዩ ለዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት ሲቀርብ የተያዘው ጭብጥ የምዝገባ ሥርዓት ባልተዘረጋበት ሁኔታ አመልካቾች ምንጩ ያልታወቀ ሀብት አፍርተዋል ተብሎ በስር ፍርድ ቤቶች የመቀጣታቸውንና ንብረታቸውም እንዲወረስ የመወሰኑን አግባብነት ለመመርመር ተብሎ ነውይሁን እንጂ በኢፌዲሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ መሰረት ምንጩ ያልታወቀ ንብረትና ገንዘብ ይዞ የመገኘት የወንጀል ድርጊት ተጠያቂነት ለማስከተል የሚችለው የምዝገባ ሥርዓት ሲዘረጋ ስለመሆኑ የተቀመጠ ቅድመ ሁፄታ የሌለ በመሆነ በአመልካቾች ጠበቃ በኩል የቀረበው ክርክርም ሆነ በጭብጥነት የተያዘው ነጥብ ተቀባይነት የሚያገኝበት ሕጋዊ ምክንያት የለምበመሆኑም በዚህ ረገድ የቀረበውን ክርክር ተቀባይነት የለውም ብለናል ሌላው አመልካቾች በወንጀል ሕግ አንቀጽ ላይ የተመለከተውን ድንጋጌ በመተላለፍ ምንጩ ያልታወቀ ንብረትና ገንዘብ በአጃቸው ገብቶ ተገኝቷል ተብለው በወንጀል የተከሰሱባቸውን ጉዳዮች በሚመለከት ይግባኙን በተመለከተው የክልሉ ጠቅለይ ፍርድ ቤት መደበኛ ችሎት የሰጠው የጥፋተኛነትም ሆነ የቅጣት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት መሆን አለመሆኑን ሲታይም መሠረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል ለማለት የሚያስችል ምክንያት የለምምክንያቱም ይኸው ፍርድ ቤት አመልካቾችን ለወንጀል ድርጊቱ ተጠያቂ ናቸው ወደሚለው ድምዳሜ የደረሰው ለጉዳዩ የቀረቡትን ማስረጃዎች መርምሮና መዝኖ ሲሆን የማስረጃ ምዘና ጉዳይ ደግሞ በዚህ ሰበር ችሎት ሊታይ የሚችልበት አግባብ የሌለ መሆኑን የኢፌዲሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ ሀ እና አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ የሚያስገነዝቡን ጉዳይ ነውናይህ ችሎት ሊመለከተው የሚችለው የሕግ ጥያቄን ብቻ ሲሆን ከዚህ አንፃር በስር ፍርድ ቤት ማስረጃዎቹ ተመዝነው የተረጋገጠው ፍሬ ነገር ተይዞ በሕግ ረገድ ያለው ነጥብ ሲታይ አመልካቾች ጥፋተኛ የተባሉበትን የወንጀል ድርጊት ያቋቁማል። የሚለውን ነጥብ ስንመለከተው የግብርና ባለሙያ ተጠሪ በእርሻ መሬቱ ላይ የተከላቸው የሙዝ የቡና የእንሰትና የዋንዛ ዘፍ አንደዚሁም የበቀሉ ሰብል በአመልካች አድራጎት የወደሙ መሆኑን ግምታቸውም ብር ስድሳ ሁለት ሺህ ብር እንደሆነ በማረጋገጥ እንዳቀረበ የሥር ፍርድ ቤት በውሳኔው ገልፆታል ሆኖም አመልካች በተጠሪ ላይ ያደረሰው ጉዳት በመሬቱ ላይ የነበረውን ሀብት ግምት ብቻ አይደለም የተጠሪ መሬት የእርሻ ተግባር ለመቀጠል በማያስችል ሁኔታ ጉዳት የደረሰበት መሆኑ ተረጋግጧል አንድ አርሶ አደር ለጊዜው ወይም ለዘለቄታው የእርሻ ሥራውን በይዞታው ላይ ለመሥራት በማይችልበት ሁኔታ በመሬቱ ላይ ባለው የንብረቱ ግምት ብቻ ሣይሆን የመፈናቀያ ካሣ ሊከፈለው የሚገባ መሆኑን አዋጅ ቁጥር አንቀፅ እና አንቀፅ ድንጋጌዎች በማመሳሰል ትርጉም በመስጠት ለማገንዘብ ይቻላል ከዚህ አንፃር ስናየው አመልካች ተጠሪ በመሬቱ ላይ የነበረውን አትክልትና ሰብል ግምት ብቻ ሊከፈለው ይገባል በማለት ያቀረበው ክርክር የሕግ ድጋፍ ያለው ሆኖ አላገኘነውም ከዚህ በተጨማሪ አመልካች በተጠሪ መሬት ሰብልና አትክልት ላይ ላደረሰው ጉዳት ብር አንድ መቶ ፃያ ሺህ ብር ካሣ ለመክፈል ከተጠሪ ጋር የግልግል ውል የተዋዋለ መሆኑን ውሉን የሚያረጋግጥ የጽሁፍና የሰው ማስረጃ እንደቀረበ የሥር ፍርድ ቤት በውሳኔው በግልፅ አስፍሮታል በፍሬ ጉዳይ ረገድ የሥር ፍርድቤት ያረጋገጠውን ይህንን ፍሬ ጉዳይ በመያዝ አግባብነት ካለው የህግ ድንጋጌ ጋር ስናገናዝበው አመልካች ከተጠሪ ጋር ባደረገው የግልግል ውል መሠረት ብር ሥአንድ መቶ ፃሃያ ሺህ ብር እንዲከፍል የበታች ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሳኔ የፍብሕቁጥር መሠረት ያደረገና የህግ ስህተት ያልተፈፀመበት በመሆኑ አመልካች ብር ሥአንድ መቶ ፃያ ሺህ ብር አንዲከፍል መወሰኑ ስህተት አለበት በማለት ያቀረበውን አቤቱታ አልተቀበልነውም ስለሆነም የበታች ፍርድ ቤቶች አመልካች ለተጠሪ ብር አንድ መቶ ፃያ ሺህ ብር የጉዳት ካሳ እንዲከፍል የሰጡት ውሳኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የሌለበት ነው በማለት ወስነናል በአጠቃላይ አመልካች በተጠሪ መሬት ላይ ለደረሰው ጉዳት ብር አንድ መቶ ፃያ ሺህ ብር ካሳ ይክፈል በማለት የሰጡትን የቅጣት ውሳኔ አፅንተናል በሌላ በኩል በተጠሪና በአመልካች መካከል የተደረገውን ህገወጥ ውል ምክንያት በማድረግ ተጠሪ አመልካች ብር ጅክርባ ሺህ ብር እንዲከፍለው ያቀረበውን ክስ ተቀብለው ማየታቸውና መወሰናቸው መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው በማለት የበታች ፍቤቶች የሰጡትን ውሣኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት አሻሽለን ወስነናል ውሣኔ የሐዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍቤት የደብብሕዝቦች ክልል ጠቅላይ ፍቤት የሰጡት ውሣኔ ተሸሸሏል ተጠሪና አመልካች የኮንስትራክሽን ማዕድን ለመሸጥና ለመግዛት ፈቃድ ሣይኖራቸው ያደረጉት ውል ህገወጥ ውል ነው በማለት ወስነናል በተጠሪና በአመልካች መካከል የተደረገው ውል ህገወጥ ውል በመሆነ ተጠሪም ሆነ አመልካች የውሉን አፈፃፀም ሆነ ከውሉ ጋር ተያያዥነት ያለው ጉዳይ በፍቤት ታይቶ ውሳኔ እንዲሰጥላቸው የሚያቀርቡት ጥያቄ ተቀባይነት የሌለው ነው በማለት ወስነናል የበታች ፍቤቶች ተጠሪ ህገወጥ ውል ይፈፀምልኝ በማለት ያቀረበውን ክስ ተቀብለው አመልካች ለተጠሪ ብር አርባ ሺህ ብር እንዲከፍል የሰጡት የውሳኔ ክፍል ተሻሸሏል የበታች ፍቤቶች አመልካች በተጠሪ የእርሻ መሬት ላይ የነበረውን ንብረትና በእርሻ መሬቱ ላይ ላደረሰው ጉዳት ብር አንድ መቶ ፃያ ሺህ ብር ካሳ እንዲከፍል የሰጡት የውሳኔ ክፍል ፀንቷል በዚህ ፍቤት ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ግራቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ትዘ የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞች ሐጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሀመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች ዓሕመድልሃዲ ካህሳይ ከጠበቃ ወጊዮርጊስ ማሩ ጋር ቀረቡ ተጠሪ የፌዴራል ዓቃቤ ህግ በሌሉበት መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ለሰበር አቤቱታው መነሻ የሆነው ጉዳይ አመልካች በሥራና ሠራተኛ ማገናኘት አገልግሎት አዋጅ ቁ በአንቀጽ መ ሀ እና የተመለከቱትን ድንጋጌዎች በመተላለፍ ወንጀል ፈጽሟል በማለት ተጠሪ በመሰረተው ክስ መነሻነት የተደረገውን ክርክር የሚመለከት ነው የክሱም ዝርዝር ተከሳሽ አመልካች ኢትዮጵያውያንን ለሥራ ወደ ውጭ አገር ለመላክ የሚያስችል ፈቃድ አውጥቶ ገልፍ የግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ የሚል ከፍቶ በሚሰራበት ጊዜ የግል ተበዳይ ወሪት ፋኢዛ ይመር ዘገየን በኤጀንሲው ፀሐፊ አማካኝነት ማሟላት የሚገባትን ቅድመ ሁኔታዎች እንድታሟላ ከተደረገች በላ በኤጀንሲው በኩል የአየር ቲኬት እና ቪዛ በኢሜል ተልኮላት በአዋጁ መሰረት ውሉን በሚመለከት በሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በኩል ሳያዋውል ሚያዝያ ቀን ዓም ወደ ባህሬን አገር የላካት በመሆኑ ከተላከችም በኋላ መብቷንና ደህንነቷን መጠበቅ ሲገባው ባለመጠበቁ ተበዳይዋ ለብዙ ስቃይ እንድትጋለጥ በማድረጉ እንዲሁም ተበዳይዋን የስራ ዘመንዋ ሲያልቅ ወይም ሲቋረጥ ወደአገራ መመለስ ሲገባው ባለመመለሱ ወይም ለመመለስ ፈቃደኛ ባለመሆኑ በፈጸመው የህግ መጣስ ወንጀል ተከሷል የሚል ነው አመልካች ለክሱ በሰጠው መልስ በክሱ የተጠቀሰውን ድርጊት አልፈጸምኩም ጥፋተኛ አይደለሁም በማለት ክዶ በመከራከሩ ክሱ የቀረበለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በቅድሚያ የዓቃቤ ሕግ ማስረጃዎችን ከሰማ በኋላ አመልካች ሊከላከል ይገባል በማለት ብይን ሰጥቷል በመቀጠልም የአመልካችን የመከላከያ ማስረጃዎች የሰማ ሲሆን በመጨረሻም አመልካች እንደክሱ አቀራረብ የወንጀል ድርጊቱ ስለመፈጸሙ በማስረጃ ተረጋግጧል የሚል መደምደሚያ ላይ በመድረሱ በአመልካች ላይ የጥፋተኝነት እና የቅጣት ውሳኔ ሰጥቷል በዚህም አመልካች በብር ስምንት ሺህ ብር እንዲቀጣ ወስኗል በሌላ በኩል ደግሞ አመልካች ውሳኔውን በመቃወም ለፌዴራል ጠፍቤት ይግባኝ አቅርቦ የነበረ ሲሆን ፍቤቱ ይግባኝ የተባለበትን ውሳኔ አፅንቷል የሰበር አቤቱታው የቀረበው በዚህ ላይ ነው አመልካች ሐምሌ ቀን ዓም በጻፈው ማመልከቻ በስር ፍቤቶች በተሰጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል የሚልበትን ምክንያት በመግለጽ አቤቱታውን አቅርቧል እኛም አቤቱታውን መሠረት በማድረግ ክርክሩን ሰምተናል አቤቱታው በሰበር ችሎቱ እንዲታይ የቀረበው የግል ተበዳይ በአመልካች ኤጀንሲ በኩል መሄድዋ ሳይረጋገጥ እንዲሁም በአካል ቀርባ እንግልት እንደደረሰባት ባላስረዳችበት አመልካች ጥፋተኛ ተብሎ የመቀጣቱን አግባብነት ሊመረመር ይገባል ተብሎ ነው በመሆኑም ከሥር ጀምሮ የተደረገውን ክርክር ከተሰጠው ውሳኔ እና ከሕጉ ጋር አገናዝበን ጉዳዩን መርምረናል ከላይ እንዳመለከትነው ዓቃቤ ሕግ ያቀረበው ክስ በዝርዝር እና በግልጽ ፍሬ ነገሮችን ያመለከተ ከመሆኑም በላይ በአመልካች ድርጊት ተጣሱ የተባሉትን የአዋጁ ድንጋጌዎችም እንደዚሁ በዝርዝር ተጠቅሰዋል ክሱን በመጀመሪያ ደረጃ ያየው የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤትም እንደክሱ ያስረዳሉ ተብለው በዓቃቤ ሕግ የተቆጠሩትን የሰው እና የሰነድ ማስረጃዎች ሰምቷል በሰማው ማስረጃ ተበዳይ ወደባህሬን የተላከችው በዓቃቤ ሕግ ክስ ዝርዝር በተገለጸው ሁኔታ አመልካች ባመቻቸው መንገድ መሆኑን የግል ተበዳይ ወደ ባህሬን ከፄደች በኋላ ችግር እንዳጋጠማት ሲነገረው እና ወደሀገርዋ እንዲያስመጣት ሲጠየቅ ፈቃደኛ ሳይሆን መቅረቱንበመጨረሻም የግል ተበዳይ በራሷ ወጪ ተሳፍራ ወደ ሀገራ ብትመጣም ጤንነቷ ግን ደህና እንዳልሆነ በፍሬ ነገር ረገድ ማረጋገጡን በውሳኔው ላይ በዝርዝር አና በግልጽ ማመልከቱን ለመገንዘብ ችለናል በሌላ በኩል ደግሞ አመልካች የግል ተበዳይ ወደውጪ ሀገር የተላከችው ከእሱ አውቀት እውቅና ውጪ በኤጀንሲው ፀሐፊ በኩል መሆኑን እንደሚያስረዳ በመግለፅ ባስያዘው ጭብጥ መሠረት የመከላከያ ማስረጃ ማሰማቱን እና ፍቤቱ ግን የተሰማው መከላከያ ማስረጃ በዓቃቤ ሕግ ማስረጃ የተረጋገጠውን ፍሬ ነገር ለማስተባበል አልቻለም ለማለት ክብደት አንዳልሰጠው ተመልክተናል እንደምናየው አመልካች በዓቃቤ ሕግ በዝርዝር የተመለከተውን ፍሬ ነገር ክዶ በመከራከሩ ፍቤቱ የፍሬ ነገር ጭብጥ በመመስረት ማስረጃዎን ሰምቷል በዚህ ሂደት የሰማችውን ማስረጃዎችም መዝኖ መደምደሚያ ላይ ደርሷል አመልካች ግን አሁንም የግል ተበዳይን ወደ ውጭ ሀገር ስለመላኩ በማስረጃ አልተረጋገጠብኝም በማለት ነው እየተከራከረ ያለው ጭብጥ ለማስያዝ በሰበር ችሎቱ እንዲመረመርለት የጠየቀውም ይህን የፍሬ ነገር ጉዳይ ነው የግል ተበዳይ ቀርባ አእስካልመሰከረችብኝ ድረስ አንግልት ደርሶባታል ተብሎ ጥፋተኛ መባል የለብኝም የሚል ክርክርም አንስቷል እንደሚታወቀው ይህ የፌዴራል ጠፍቤት ሰበር ችሎት የፍሬ ነገር ጭብጥን በማስረጃ የማጣራትምየማንጠርም ሆነ ማስረጃውን በመመዘን ድምዳሜ ላይ የመድረስ ሥልጣን በሕጉ አልተሰጠውም በኢፊዲሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ ሀ እና በፌዴራል ፍቤቶች አዋጅ ቁ አንቀጽ እንደተደነገገው ለሰበር ችሎቱ የተሰጠው የዳኝነት ሥልጣን የክርክር ሥርዓቱን ጨርሶ በተሰጠው የመጨረሻ ውሳኔ የተፈጸመውን መሠረታዊ የህግ ስህተት በማረም የተወሰነ ነው በመሆኑም ድርጊቱን ለመፈጸሜ በማስረጃ ሳይረጋገጥ ነው የጥፋተኝነት አና የቅጣት ውሳኔ የተላለፈብኝ የሚለውን መነሻ በማድረግ አመልካች ያስያዘውን የፍሬ ነገር ጭብጥ የምንመረምርበት አግባብ የለም የግል ተበዳይ የሆነ ሰው አስካልመሰከረ በሌሎች ማስረጃዎች የወንጀል ድርጊት መፈጸሙን ማረጋገጥ አይቻልም የሚል የህግ ፍልስፍናም ሆነ ሕግ ስለሌለም የግል ተበዳይ ቀርባ ስለደረሰባት እንግልት ሳታስረዳ ጥፋተኛ መባሌ ተገቢ አይደለም የሚለው የአመልካች መከራከሪያም ተቀባይነት ያለው አይደለም ሲጠቃለል አቤቱታ የቀረበበት ውሳኔ በሕጉ አተረጓጎም ረገድ መሠረታዊ ስህተት የተፈጸመበት ነው የምንልበት ምክንያት የለም በመሆኑም ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ሰኔ ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ እና የፌዴራል ጠፍቤት በወይመቁ ግንቦት ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ በወመሕግሥሥሕቁ ለ መሠረት ፀንቷል የአመልካች የሰበር አቤቱታ ተቀባይነት የለውም ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞችሓጎስ ወልዱ ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች አቶ ተክለድንግል ገሚካኤል ተጠሪ የፌሥምፀሙስና ኮሚሽን አቃቤ ሕግ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የሙስና ወንጀልን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተደመረው በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የአሁኑ ተጠሪ በአሁኑ አመልካችና በሌሎች ስምንት ሰዎች ላይ በመሰረተው ክስ መነሻ ነውየአሁኑ አመልካች የተከሰሱት በአንድ መዝገብ በተከፈተ ክስ ሲሆን የክሱ ይዘትም አመልካቹ በ ዓም በወጣው የኢፌዲሪፐብሊክ የወንጀል ሕግ አንቀጽ ሀ እና ሀሐ እና ስር የተመለከቱትን ድንጋጌዎች በመተላለፍ ተገቢ ያልሆነ ጥቅም ለራሱ ለማግኘትና በመንግስትና በሕዝብ ጥቅም ላይ ከፍተኛ የሆነ ጉዳት ለማድረስ በማሰብ በስር ፍርድ ቤት ቀደም ሲል አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ተመድቦ ሲሰራ በነበረበት ወቅት በስራው አጋጣሚ በእጁ የገባውን የአዲስ አበባ ከተማ ማስተር ፕላን ከስራ ሲታገድ በሲዲ በመገልበጥና በኮምፒዩተር በመታገዝ በከተማው ውስጥ ያሉትን ክፍት ቦታዎችን በመለየትና ቀደም ሲል በነበረው ስርዓት ለማኅበራት ይፈቀድ የነበረውን የቤቶች ፕላን ቶፖሎጂ በወቅቱ በከተማ ልማትና ቤት ሚኒስቴር የሚሰራባቸውን የቤቶች አይነት በፕላን በማዘጋጀት ሕጋዊ ያልሆኑ ማህበራትን ከሕግ ውጪ በማደራጀትና ቦታን በመስጠት የሙስና ወንጀል ፈጽሟል ተብሎ በአንደኛ ተራ ቁጥር ተከሳሽ ከነበረው ከአቶ በሃይሉ ለማ ድንቁ ጋር በጥቅም በመመሳጠር በሐሰትና በተቀነባበረ ዘዴ ሻላ የሚባል ሃሰተኛ የመኖሪያ ቤት የሕብረት ስራ ማህበር እንዲቋቋም አድርጎ በሀሰተኛ መንገድ የተዘጋጀው የማህበሩን ፋይል ከስር ሁለተኛ ተከሳሽወሮ ደፃብ ገሕይወት ጋር የጥቅም ግንኙነት በመፍጠር በ ዓም የካ ክፍለ ከተማ ማህበር ማደራጃ ፅቤት ውስጥ እንዲገባ በማስደረግና የማህበሩ አባላትም የተሳሳተ ግንዛቤ እንዲኖራቸው አና ማህበሩን ሕጋዊ አስመስሉ በማቅረብና በሁለተኛ ተከሳሽ በኩል ሃሰተኛውን ማህበር ሕጋዊ አስመስሎ እንዲነገር አድርጎ የማህበሩ አባላት በሕገ ወጥ መንገድ መሬት እንዲያገኙ በማድረግና ቦጋለ የተባለውን ሐሰተኛ እና ሕገ ወጥ ማህበር ፋይልም ከኛ ተከሳሽ በመቀበል ለሁለተኛ ተከሳሽ ሰጥቶ ወደ ክፍለ ከተማው ማህበራት ማደረጃ ፅቤት እንዲገባ አድርጎ በሁለቱም ሐሰተኛ ማህበራት ሕገ ወጥ ጥቅም በማግኘትበማስገኘትና በመንግስትና በሕዝብ ጥቅም ላይ ከፍተኛ የሆነ ጉዳት በማድረስ የሙስና ወንጀል ፈፅሟል የሚል ነውጉዳዩ አግባብነት ባለው ስነ ስነ ሥርኣት ተመርቶ አመልካች ክሱን በመካድ በመከራከራቸውም አቃቤ ሕግ አሉኝ ያላቸውን የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን አቅርቧልየአቃቤ ሕግ ማስረጃዎች ተመርምረውም አመልካች ሻላ የሚባል የመኖሪያ ቤት ሕብረት ማህበር ሊቀመንበር ለመሆናቸው አቃቤ ሕግ ባቀረበው የሰነድ ማስረጃ ማስረዳቱ መረጋገጡን ፍርድ ቤቱ ገልፆ ይህንኑ እንዲከላከሉ ተደርጎ አመልካች በበኩላቸው አሉኝ ያሏቸውን ማስረጃዎችን ለመከላከያ ማስረጃነት አቅርበዋልጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤትም አመልካች በመከላከያ ማስረጃዎቹ የአቃቤ ህግን የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን ሊያስተባብሉ ያልቻሉ መሆኑን በመግለፅ በአቃቤ ሕግ የክስ ማመልከቻ ተጠቅሶ የቀረበባቸውን ድንጋጌ በወመሕሥሥቁጥር መሰረት ዝቅ አድርጎ አመልካችን በወንጀለኛ መቅጫ ሕጉ አንቀጽ ሀ አና ሀ ስር ጥፋተኛ አድርጎአልከዚኅም በኋላ የግራ ቀኙን የቅጣት አስተያየት ከተቀበለ በሁዋላ አመልካችን በአምስት አመት ፅኑ እስራትና በብር አምስት ሺኅ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ወስኖባቸዋልበዚህ ውሳኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ቢያቀርቡም ተቀባይነት አላገኙምየአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው አመልካች መስከረም ቀን ዓም በጻፉት አምስት ገጽ የሰበር አቤቱታ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈፅሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋልይዘቱም ባጭሩአመልካች የመንግስት ሰራተኛ ሳይሆኑ በሙስና መከሰሳቸው ያላግባብ መሆኑንበወመሕሥሥቁጥር ነጻ በተባሉበት ጉዳይም ተመልሶ ጥፋተኛ መባላቸው ስነ ሥርኣቱን ያልጠበቀ መሆኑንየስር ፍርድ ቤት በአመልካች እንዲቀርብና ፊርማው እንዲመረመር የተጠየቀውን የሰነድ ማስረጃ በፎረንሲክ ሳያስመረምር አልፎ ውሳኔ መስጠቱም የማስረጃ አቀራረቡና አመዛዘኑ ሥርዓት ሕጉን ያልጠበቀ መሆኑን የሚያሳይ መሆኑን ዘርዝርው በበታች ፍርድ ቤቶች የተሰጠው የጥፋተኛነትና የቅጣት ውሳኔ ተሽሮ አመልካች በነጻ እንዲሰናበቱ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነውአቤቱታው ተመርምሮም አመልካች የቤት ስራ ማህበር ሊቀመንበር ናቸው ተብሎ ጥፋተኛ መደረጋቸው ተገቢ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ ተደርጎልበዚህም መሰረት ተጠሪ የካቲት ቀን ዓም በተጻፈ ማመልከቻ መልሱን ሰጥቷል አመልካች በበኩላቸው መጋቢት ቀን ዓም በተጻፈ ማመልከቻ የመልስ መልሳቸውን ሰጥተዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለአቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንጻር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል አመልካች በሰበር አቤቱታቸው ላይ ከጠቀሷቸው የቅሬታ ነጥቦች መካከል አንዱ ተጠሪ ክሱን በማስረጃ አለማስደገፉንና አመልካች እንዲመረመርላቸው የጠየቁት ሰነድ በፎረንሲክ ሳይመረመር እንዲሁም ለተሰሙት የመከላከያ ምስክሮች ቃል ክብደት ሳይሰጥ መታለፋን የሚመለከት ነውይሁን እንጂ በዚህ ረገድ የቀረበው ቅሬታ በሰበር ችሎት አንዲታይ በጭብጥነት ያልተያዘ ከመሆኑም በላይ ፍሬ ነገርን የማጣራትና ማስረጃን የመመዘን ሥልጣን ያላቸው የበታች ፍርድ ቤቶች የግራ ቀኙን ማስረጃ በማጣራትና በመመዘን የአመልካችን የመከላከያ ማስረጃዎችን የአቃቤን ህግን ማስረጃዎችን የማስተባበል ብቃት የላቸውም በሚል ያለፉት ነው በመሆኑም ይህ ችሎት በኢፌዲሪፐብሊክ ሕገ መንግሰት አንቀጽ ሀ እና በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት የተሰጠው ሥልጣን በበታች ፍርድ ቤቶች በተሰጠ የመጨረሻ ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ማረም በመሆኑ በዚህ ረገድ የቀረበውን ቅሬታ ይህ ችሎት የሚመረምረው ሁናኖ ስላላገኘው አልፈነዋል ሌላው አመልካች ያቀረቡት ቅሬታ አመልካች የመንግስት ሰራተኛ ሳይሆኑ በሙስና ወንጀል መከሰሳቸው አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌን በግልፅ የሚጻረር ነው በሚል ነውይሁን እንጂ አመልካች በዚህ ረገድ ያቀረቡት ቅሬታ የወንጀል ሕግ አንቀጽ ድንጋጌን መንፈስና ይዘት ያላገናዘበ በመሆኑ ተቀባይነት የሌለው ነው ምክንያቱም አመልካች በስር ፍርድ ቤት የተከሰሱት የመንግስት ሰራተኞቾ ጋር የጥቅም ትስስር በመፍጠር በመንግስትና በሕዝብ ጥቅም ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሰዋል በሚል ከመሆኑም በላይ በወንጀል ሕጉ አንቀፅ መሰረት አንድ ሰው የመንግስት ሰራተኛ ባይሆንም በሙሉ ፈቃዱና አውቀቱ የሙስና ወንጀል ሙሉ ተካፋይ መሆኑ ከተረጋገጠ በሙስና የሚከሰስበት አግባብ መኖሩ የተደነገገ ነውና በዚህ ችሎት አንዲታይ የተያዘውና አመልካች በመከራከሪያነት ያቀረቡት ሌላው ነጥብ አመልካች የቤት ማህበሩ ሊቀመንበር ናቸው በማለት ጥፋተኛ መባላቸው ተገቢ መሆን ያለመሆኑን የሚመለከት ነው አመልካች የተከሰሱት ሕጋዊ ያልሆኑ ማህበራትን የሊቀመንበርነት ስልጣን አለኝ በማለት አደራጅተው ለማህበሩ አባለት ያላግባብ ቦታ እንዲሰጥ አድርገዋልበዚህም በመንግስትና በሕዝብ ጥቅም ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሰዋል በሚል ሲሆን የማህበራቱ ሕጋዊ አለመሆንና ማህበራቱ ሲደራጁ እንዲሁም ቦታውን ሲወስዱ አመልካች የነበራቸው ሚና ፍሬ ነገርን የማጣራትና ማስረጃን የመመዘን ሥልጣን ያላቸው የበታች ፍርድ ቤቶች ያረጋገጡት ነጥብ ነውበመሆኑም የቤቱ ማህበራት ሕጋዊ ያለመሆናቸውና የተደራጁትም አመልካች በሊቀመንበርነት በነበራቸው ሚና ጭምር መሆኑ ከተረጋገጠ አመልካች በወንጀል የማይጠየቁበት ሕጋዊ ምክንያት የለምሌላው አመልካች በዚህ ድርጊታቸው ነጻ ተብለው በወመሥሥሕቁጥር የተሰጠ ብይን የሌለ መሆኑን የስር ፍርድ ቤትን መዝገብ አስቀርበን የተመለከትን በመሆኑ በዚህ ረገድ የተነሳው ቅሬታም እውነትነት የሌለው በመሆኑ አልተቀበልነውምበአጠቃላይ በአመልካች ላይ የተሰጠው የጥፋተኛነትም ሆነ የቅጣት ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ነው ለማለት ስላልተቻለ ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሚያዚያ እና ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁጥር ሰኔ ቀን ዓም የፀናው የጥፋተኛነትና የቅጣት ውሳኔ በወመሕሥሥቁጥር ለ መሰረት ሙሉ በሙሉ ፀንቷል በበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሰረት ቅጣቱን ተከታትሎ ያስፈፅም ዘንድ ውሳኔው መፅናቱ ለማቤቱ ይገለፅለት ብለናልይፃፍ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ አምስት የዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች ሓጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች ኛ ሐሰን አማን መሐመድ ጠበቃ ሚሊዮን አበራ ኛ ብርፃን መኩንን ደሣለኝ ተጠሪ የፌሥፀረሙስና ኮሚሽን ዐቃቤ ሕግ ዋልተንጉስ ፍቅሬ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ በተጠሪ መስሪያ ቤት ስልጣን ስር የሚወድቁና ክስ ሊመሰረትባቸው የሚገባቸውን የወንጀል ድርጊቶችን እንዲሁም በተጠሪ መስሪያ ቤት ስልጣን ስር የማይወድቅ ጉዳይ በኮሚሽኑ አቃቤ ሕግ ክስ ሊመሰረት የሚችልበትን አግባብ የሚመለከት ነው የሥር ፍቤት የኮሚሽኑ ዐቃቤ ሕግ በአመልካቾች ላይ የመሰረተው ክስ በሁለት ምድብ የተከፈለ ነው የመጀመሪያው ክስ የወሕግ አንቀጽ ሀ እና ሀን ጠቅሶ አመልካቾች በሌሎች ሀሰተኛ ሰው ስም የተዘጋጀ የጅምላ ንግድ ፈቃድ አስመስለው አዘጋጅተው ለጨረታ አቀርበው ተወዳድረዋል የሚል ሲሆን ሁለተኛው ክስ ደግሞ የወሕግ አንቀጽ ሀአእና ሐ የተመለከተውን ተላልፈው በኛው ክስ ላይ የተጠቀሰውን ሰነድ ሐሰተኛነቱን ደብቀው ለጨረታ በማቅረብ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽኑን አታለው በመንግሥት ላይ የብር ጉዳት በማድረሣቸው ተከሰዋል የሚል ነው ጉዳዩ የቀረበለት የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤትም የአቃቤ ሕጉን ክሶች ለአመልካቾች አንብቦላቸው እንዲረዱት ከአደረገ በሁዋላ አመልካቾች በክሱ ላይ ተቃውሞ በማቅረባቸው ጉዳዩን መርምሮ ተከሣሾች ሁሉም በግል የሚተዳደሩ እንደመሆናቸው የመንግሥት ሠራተኛ ተጣምሮ ባልተከሰሰበት ሁኔታ የኮሚሽኑ ዐቃቤ ሕግ በተከሣሾች ላይ ክስ ለመመስረት ከወንጀል ሕግ አንቀጽ አንፃር ስልጣን የለውም በማለት መዝገቡን በአብላጫ ድምጽ ዘግቶ ተከሣሾች ከአስር እንዲለቀቁ ትእዛዝ ሰጥቷል በዚህ ብይን የአሁኑ ተጠሪ ቅር በመሰኘት ይግባኙን ለፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የወንጀል ይግባኝ ሰሚ ችሎት ጉዳዩን አቅርቦ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በሁዋላ ተጠሪ በአመልካቾች ላይ የሙስና ወንጀል ክስ ማቅረቡ ሕጋዊ ነው በማለት የስር ፍርድ ቤትን ብይን ሽሮታል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካቾች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም የኮሚሽኑ ዐቃቤ ሕግ ከመንግሥት ሠራተኞች ጋር ሣያጣምር በግለሰቦች ላይ ክስ ለመመሥረት የሚችልበት የሕግ አግባብ ሳይኖር የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የወንጀል ይግባኝ ሰሚ ችሎት የስር ፍርድ ቤትን ብይን መሻሩ ያላግባብ ነው በማለት ውሳኔው እንዲሻር ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮ በአመልካቾች ላይ የቀረበው ክስ የመንግስት ሰራተኞች ባይሆኑም የተጠሪ መስሪያ ቤት የማስተናገድ ስልጣን አለው ተብሎ በይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የመወሰኑን አግባብነት ለመመርመር ተብሎ ለሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎለት ቀርቦ በፅሑፍ በሰጠው መልስ ተጠሪ በአመልካቾች ላይ ክስ ያቀረበው ክሱን ለማቅረብ በተሰጠን ስልጣን ነውበተለይ የወንጀል ሕግ አንቀጽ የሙስና ወንጀል መሆኑ በወንጀል ሕግ አንቀጽ ላይ በግልጽ የተደነገገ ሲሆን ይህም ድንጋጌ የመንግሥት ሠራተኛን ብቻ የሚመለከት አይደለምአንቀጽ መሠረት ከወንጀል ሕግ አንቀጽ እስከ የተደነገገውን በአንቀጽ ደግሞ ማንም ሰው ብሎ ነው የሚጀምረው ስለሆነም አንቀጽ ጠቅሰን ክስ ለማቅረብ ሥልጣን ያለን ሲሆን አንቀጽ ሐ አጣምረን የከሰስነው ድርጊቱ በኛ ክስ ከጠቀስነው የወንጀል ሕግ አንቀጽ ጋር ተያይዞ የተፈፀመ በመሆነ በማስረጃም ሆነ በውሣኔ አሰጣጥ የሚረዳ በመሆኑ እንጂ ሐ በአመልካቾች ላይ የጠቀስነው ስልጣን አለን በሚል አይደለም ስለሆነም ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ተጠሪ የወሕግ አንቀጽ በመጥቀስ በአመልካቾች ላይ ክስ መመሥረት ይችላል በማለት መወሰኑ ተገቢ ነው በማለት ተከራክሯል የአሁኑ አመልካቾችም የሰበር አቤቱታቸውን በማጠናከር የመልስ መልሳቸውን ሰጥተዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው የስር ፍቤት አመልካቾችን የኮሚሽኑ ዐቃቤ ሕግ ከአቀረበባቸው ክስ መዝገቡን ዘግቶ ያሰናበታቸው በወሕግ አንቀጽ መሠረት ከመንግሥት ሠራተኛ ውጭ የሆነ ሰው ከመንግሥት ሠራተኛ ጋር ተጣምሮ ካልተከሰሰ ወይም ለመንግሥት ሠራተኛ ተገቢ ያልሆነ ጥቅም ከሰጠ ወይም ለመስጠት ከተስማማ ብቻ በመሆኑ እና ተከሣሾች የመንግሥት ሠራተኞች ስላልሆኑ ወይም ከመንግሥት ሠራተኛ ጋር ተጣምረው ባልተከሰሱበት ሁኔታ የኮሚሽኑ ዐቃቤ ሕግ ክስ ሊያቀርብባቸው አይችልም በሚል መሆኑንና ይህንን የስር ፍርድ ቤት ድምዳሜ ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ያልተቀበለው ደግሞ በመንግስት ሰራተኛ ባልሆነ ሰውም የኮሚሽኑ አቃቤ ሕግ የሙስና ክስ ለማቅረብ ሥልጣን አለውየሙስና ድርጊት ያልሆነውን የወንጀል ድርጊትም ከሙስና ወንጀል ጋር አጣምሮ ክስ ለማቅረብ የሚችልበት የሕግ አግባብ አለ በሚል ምክንያት መሆኑን ነው በመሰረቱ ከኢፌዲሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ ድንጋጌ ይዘትና መንፈስ መገንዘብ የሚቻለው መንግሥታዊ ወይም ወታደራዊ ሠነዶችን አስመስሎ ማዘጋጀት እንደሙስና ወንጀል እንደሚቆጠር መደንገጉን ነውይህን እንደሙስና ወንጀል የተደነገገውን ድርጊት ሊፈጽመው የሚችለው ማን እንደሆነ ለማወቅ ደግሞ በወንጀል ሕጉ ልዩ ክፍል በአንቀጽ እና ተከታዮቹ ድንጋጌዎች ስር የተጠቀሱትን ድንጋጌዎች ማየትን የግድ ይላል እነዚህ ድንጋጌዎች በወንጀል ሕጉ በሕዝብ ጥቅሞችና በማህበራዊ ኑሮ ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች በሚገዛው አራተኛ መፅሐፍበሕዝብ አመኔታ ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች ርዕሥ ስርሐሰተኛ ሰነዶችን መፍጠርሰነዶችን ወደ ሐሰተኛነት መለወጥና ማጥፋትን በሚመለከት ምዕራፍ ስር የተቀመጡ ሆነው የአንቀጽ ድንጋጌ በግዙፍ የሚፈጸም ሐሰት በሚል ርዕስ የተቀረጸ ሁኖ የመጀመሪያው ፓራግራፍ ማንም ሰው በሚል ሐረግ የሚጀመር ሁኖ በንዑስ ድንጋጌዎቹ ስር የተመለከቱት የወንጀሉ ማቋቋሚያ ነጥቦች መኖራቸው ሲረጋገጥ የወንጀል ተጠያቂነት መኖሩን በግልጽ ያሳያል በአንቀጽ ድንጋጌ በንዑስ አንቀፅ አንድ ሥር ከተመለከተው ይዘትም የመንግሥት ሠራተኛ የሆነውን እና ያልሆነውን ማንኛውንም ሰው የሚመለከት መሆኑና በዚሁ አንቀጽ ንዑስ ቁጥር ሁለት ስር ያሰፈረው ደግሞ የመንግሥት ሠራተኛን ብቻ የሚመለከት ስለመሆኑ መረዳት የሚቻለው ጉዳይ ነው ስለሆነም በአንቀጽ ስር የሠፈረው ከመንግሥት ሠነዶች ጋር በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ግንኙነት ያለው ሆኖ ሠነዶችን አስመስሎ ማዘጋጀት ወይም ወደ ሐሰት መለወጥን ተግባር ያከናወነውን የመንግሥት ሠራተኛ በግልጽ መለየቱ በአንቀፁ ንዑስ ቁጥር አንድ ስር የተመለከተው ደግሞ ሰነዱ የመንግሥት ሆኖ አስመስሎ ያዘጋጀው ወይም የለወጠው ማንኛውም ሰው ሊሆን እንደሚችል ግልጽ ነው አመልካቾች አስመስለው አዘጋጁት የተባለው የንግድ ፈቃድ ማረጋገጫ መንግሥታዊ ሰነድን እንደመሆኑ ፈጽመዋል ተብለው የተጠረጠሩበት ወንጀልም የወንጀል ሕግ አንቀጽ ን የሚመለከት ነው የወንጀል ሕግ አንቀጽ ን የሚሸፍን ድርጊት ደግሞ የሙስና ወንጀል ነው ተብሎ በሕግ ተደንግጓል እንዲህ ከሆነ ደግሞ በተሻሻለው የፌዴራል የስነምግባርና የጸረ ሙስና ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር መሰረት የሙስና ወንጀሎችን የመመርመና የመክሰስ ሥልጣን የተሰጠው የፌዴራሉ ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ነውበመሆኑም ከላይ በተመለከቱት ምክንያቶች መሰረት የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የወንጀል ይግባኝ ሰሚ ችሎት በአመልካቾች ላይ የቀረበውን ኛ የወንጀል ክስ የኮሚሽኑ ዐቃቤ ሕግ የመክሰስ ስልጣን አለው በማለት የስር ፍርድ ቤትን ብይን መሻሩ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ለማለት የሜቻል ሁኖ አልተገኘም ኛውን ክስ በተመለከተ የኮሚሽኑ ዐቃቤ ሕግ ክስ የመሠረተው ስልጣን አለኝ ብሉ ሣይሆን ከኛው ክስ ጋር ግንኙነት ያለውና ማስረጃውም የሁለቱ አንድ ነው በሚል እንደሆነ በስር ፍርድ ቤትና ከይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ከተካሄደው ክርክር ተረድተናል ኮሚሽኑ በዚህ መልኩ የሱ ስልጣን ያልሆኑ ነገር ግን ከመሠረተው የሙስና ወንጀሎች ጋር አጣምሮ ክስ ማቅረቡ ደግሞ ከወንጀል ሥነ ስርዓት ሕግ ዓላማጋር ተያይዞ መታየት ያለበት ጉዳይ ነው ለጉዳዩ ቀጥተኛ ተፈፃሚነት ያለው የተሻሻለው የፀረ ሙስና ልዩ የሥነሥርአት እና የማስረጃ ህግ አዋጅ ቁጥር ነው በዚህ አዋጅ መሰረት የሙስና ክስ የሚመራበት ሥርዓት ተዘርግቷልይሁን እንጂ አዋጁ የኮሚሽኑ አቃቤ ሕግ በእራሱ ስልጣን ስር የማይወድቅ ነገር ግን የሙስና ወንጀል ፈፅሟል ተብሎ የተከሰሰ ሰው ከዚሁ ጋር አንድ ላይ መከሰስ ያለበትን የወንጀል ድርጊት አንድ ላይ ማቅረብ ያለበት ስለመሆኑ በግልፅ ያስቀመጠው ድንጋጌ የለም ሆኖም ተጠቃሹ አዋጅ በአንቀጽ ስር የወንደል ሥነሥርአት ህግ የፍትሀ ብፄር ሥነሥርአት ህግ የወንጀል ህግና ሌሎች አግባብነት ያላቸው ህጎች ከዚህ አዋጅ ጋር እስካልተቃረኑ ድረስ ተፈጻሚነት ይኖራቸዋል በሚል ደንግጎ በአዋጁ አንቀፅ ስር የተሻሩና ተፈጻሚነት የማይኖራቸው ህጎችን ለይቶ ሲያስቀምጥ የጸረሙስና የልዩ ስነስርአትና የማስረጃ ህግ አዋጅ ቁ እንደተሻሻለ መሻሩን ከዚህ አዋጅ ጋር የሚቃረኑ ማናቸውም ሌሎች ሕጎች በዚህ አዋጅ ውስጥ በተሸፈኑ ጉዳዮች ላይ ተፈጻሚነት እንደማይኖራቸው ደንግጓል ከእነዚህ ድንጋጌዎች መገንዘብ የምንችለው በአንድ ጉዳይ ላይ ክስ ለማቅረብ ስልጣን ያለው አካል በሕጉ ከተሰጠው ስልጣን ጋር አንድ ላይ የሚታይና ጉዳዩን የማየት የስረ ነገር ስልጣን ላለው ፍርድ ቤት ስልጣኑ ከሆነው ጉዳይ ጋር ስልጣኑ ያልሆነውን ጉዳይ ክስ ለማቅረብ የሚችል ስለመሆኑ የሚደነግጉ የወንጀል ስነ ስርዓት ሕግ ድንጋጌዎች ተፈጻሚነት ያላቸው መሆኑን ነው ስለሆነም ጉዳዩን የሚያየው ፍቤት ከሙስና ወንጀል ክስ ጋር ተጣምሮ የቀረበውንም የወንጀል ክስ የማየት ስልጣን እስካለው ድረስ ሁሉንም ክሶች አጣምሮ ቢያይ የፍቤትን የከሣሽን አና የምስክሮችንም ጊዜና ጉልበት የሚቆጥብ በመሆኑ የሚደገፍ ስለመሆኑ ከላይ የተጠቀሱትን ድንጋጌዎች ከወመሥሥሕቁጥር ድንጋጌ ሁለተኛው ፓራግራፍ ይዘትና መንፈስ ጋር አጣምረን ስናነበው የምንገነዘበው ጉዳይ ነው ዋናውና ቁልፍ ነገር የጉዳዩ መታየት በትክክለኛ ፍትሕ አሰጣጡ ላይ ሊያስከትለው የሚችለው አሉታዊ ውጤት የሌለ መሆኑ መረጋገጡ ላይ ነው ሲጠቃለልም ከላይ በተዘረዘረጉት ሕጋዊ ምክንያቶች የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የኮሚሽኑ ዐቃቤ ሕግ በአመልካቾች ላይ ያቀረበውን ክስ ለማቅረብ ሥልጣን አለው በማለት የስር ፍርድ ቤትን ብይን በመሻር የተዘጋው መዝገብ ተንቀሳቅሶ ጉዳዩ እንዲቀጥል ሲል የሠጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ለማለት አልተቻለም በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁጥር ታህሳስ ቀን ዓም የተሰጠው ውሳኔ በወመሕግሥሥቁጥር ሀ መሠረት ጸንቷል መዝገቡን ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤዮ የሰመቁ የመጋቢት ቀን ዓም ዳኞች ሐጎስ ወልዱ ተሻገር ገስላሴ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሣ አዳነ ንጉሜ አመልካች ውድማ አበጀ አልቀረበም ተጠሪ የደቡብ ብብሕክልል ዐሕግ አልቀረበም መዝገቡ የተቀጠረው ለምርመራ ሲሆን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ይህ የሰበር ጉዳይ የቀረበው የአንድ የወንጀል አፈፃፀም ተግባር በሙከራ ደረጃ ላይ ደርሷል የሚባለው መቼ እንዴት ነው። በሚለው ላይ ነው እኛም በዚሁ ጭብጥ ላይ ግራ ቀኙ ያቀረቡትን ቅሬታ ከሥር ፍቤቶች የውሳኔ ግልባጭ ጋር በማገናዘብ መርምረናል እንደመረመርነውም በ ዓም በወጣው የወንጀል ሕግ አንቀጽ እንደተደነገገው ማንም ሰው አስቦ ወንጀሉን ማድረግ ጀምሮ የወንጀሉን ድርጊት አስከመጨረሻው ባይከታተልም ወይም ለመከታተል ባይቻልም የወንጀል ድርጊቱ እንዲፈፀም እስከመጨረሻው ተከታትሎ አስፈላጊ የሆነውን ውጤት ያላስገኘ ቢሆንም የሙከራ ወንጀሉን እንደፈፀመ እንደሚያስቆጥረው ተመልክቷል በዚህም ጉዳይ በፍሬ ነገር ረገድ እንደተረጋገጠው ከድርጊቱ በፊት ተከሳሾች ሁልጊዜ የዘረፋ ወንጀል በሚፈፀምበት ጫካ መግባታቸው ይህን በተመለከተ በሰው ጥቆማ አማካኝነት በፀጥታ ኃይሎች በተደረገው ክትትል ተሳፍረውበት ከነበረው መኪና ከጦር መሣሪያ ጩቤና ጭንብል ጋር መያዛቸው እንዲሁም በአራሳቸው የአምነት ቃል እንደተረጋገጠው ለዘረፋ ወንጀል አስፈላጊውን ቅድመዝግጅት አጠናቀው ከዚሁ ጫካ ውስጥ ሲጠባበቁ አድረው በማግስቱ በመኪና ተሳፍረው ሲሄዱ ለዘረፋ ተግባር ሲሉ ከያዙት ቁሳቁስ ጋር መያዛቸው ሁሉ ሲታይ አመልካችና ግብረአበሮቹ የዘረፋ ወንጀል ለመፈፀም አስከመጨረሻው ተከታትለው ነገር ግን የሚዘረፍ ነገር ባለማግኝታቸው ውጤቱን ያላገኙ መሆኑን አስረጂ ነው በሌላ አገላለፅ በአመልካችና በግብረ አበሮቹ በኩል የተፈፀመው ተግባር በእራሱ የዘረፋ ወንጀሉን ለመፈፀም ወደ ኋላ ከማይመለሱበት ደረጃ ደርሰው የነበረ መሆኑን አመላካች ነው ስለሆነም የሥር ፍቤቱ ይህንን ሁሉ በማገናዘብ የሰጠው የጥፋተኝነት ውሳኔ አመልካች ተላልፎታል ተብሎ በተጠቀሰው ሕግ አነጋገር መሠረት ሆኖ የተገኘ እንጂ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ባለመሆኑ የሚከተለውን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ የደቡብ ብብሕክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሉት በሰበር መቁ በቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁ ለ መሠረት ፀንቷል አመልካች ይህንኑ እንዲያውቀዉ ውጤቱ ባለበት ማቤት ይገለፅለት መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤመ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች ሓጎስ ወልዱ ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሜ አመልካቾች ከፋለ ሰፈነ ጉዳይ ተከታታይ አስቀናው ከፋለ ቀረበ ተጠሪ የአማራ ክልል ዓሕግ የቀረበ የለም መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የወንጀል ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በሰሜን ጎንደር አስተዳደር ዞን ደምቢያ ወረዳ ፍርድ ቤት ነው የጉዳዩ መነሻ ተጠሪ በአመልካች ላይ የተመሰረተው ክስ ነው አመልካች የተከሰሱት በ ዓም በወጣው የወመሕግ አንቀጽ ስር የተመለከተውን በመተለለፍ ከመንግስት ስራ ጋር በተያያዘ ሁኔታ በሕግ በተፈቀደው ውጭ አስቦ መጋቢት ቀን ዓም ደምቢያ ወረዳ ጫሂት ከተማ ላይ ምክትል ሳጅን ሙሉጉጃም ሙሰአለም የተባለችው የትራፊክ ተቆጣጣሪ ፖሊስ ሆና በመስራት ላይ እንዳለች አመልካች የታርጋ ቁጥር ኮድ አአ የሆነች አይሱዚ የጭነት መኪና እያሽከረከረ ወደ ጎንደር አቅጣጫ ሲመጣ በተደረገ ቁጥጥር መንጃ ፈቃድ ሳይዝ በማሽከርከር በሕግ አግባብ ክስ አዘጋጅታ ስትሰጠው የክስ ቻርጅ አልቀበልም በማለት እምቢተኛ በመሆን በድጋሚ ሚያዚያ ቀን ዓም ደንቢያ ወረዳ ቀላድባ ከተማ ቀበሌ በተደረገው የትራፊክ ደንብ መተላለፍ የክስ ቻርጅ የያዘ እንዲወስድ ቢጠየቅም አምቢተኛ በመሆኑ የመንግስት ስራን የማሰናከልና የመተባበር ግዴታ መጣስ የወንጀል ድርጊት ፈፅሟል በሜል ነው አመልካች የወንጀል ድርጊቱን በመካድ የተከራከረ ሲሆን አቃቤ ሕግ በበኩሉ አሉኝ ያላቸውን ማስረጃዎችን አቅርቦ አስምቷል ከዚህም በኋላ አመልካች እንዲከላከል ተደርጎ የመከላከል መብቱ ተጠብቆለት ምስክሮችን ከአሰማ በሁዋላ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን መርምር የአመልካች መከላከያ ማስረጃ የአቃቤ ሕጉን ማስረጃ ለማስተባበል ብቃቱ የሌለው መሆኑን ዘርዝሮ ውድቅ አድርጐ አመልካችን በአቃቤ ሕጉ ተጠቅሶ በቀረበበት ክስ ጥፋተኛ በማድረግ በአንድ አመት ከስድስት ወር እስራት እንዲቀጣ ሲል ወስኗል በዚህ ውሣኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኙን ለዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርቦ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኃላ በአመልካች ላይ የተሰጠው የጥፋተኛነት ውሣኔ ሙሉ በሙሉ ሲጽና የቅጣት ውሣኔው ግን ተሻሽሎ አመልካች በአንድ አመት እስራት እንዲቀጣ ተደርጓል አመልካች የሰበር አቤቱታውን ለክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ቢያቀርብም ተቀባይነት አላገኘም የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሣኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም አመልካች ድርጊቱን ስለመፈፀሙ ሳይረጋገጥና ተረጋግጧል ቢባል እንኳ ድርጊቱ በወንጀል ሕጉ አንቀጽ ስር የማይሸፈን ሁኖ እያለ የበታች ፍርድ ቤቶች የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሣኔ የሰጡት ያላግባብ ነው በማለት ውሣኔው እንዲሻርላቸው ዳኝነት መጠየቁን የሚያሣይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም አመልካች በወንጀል ሕጉ አንቀጽ ስር ጥፋተኛ ተብሎ የመቀጣቱን አግባብነት ለመመርመር ሲባል ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪም ጥሪ ተደርጎለት ቀርቦ ግራ ቀኙ በጽሑፍ እንዲከራከሩ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሣኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መንዘብ የተቻለው አመልካች የተከሰሰው የትራፊክ ተቀጣጣሪ ፖሊስ ሆኖ በመስራት ላይ የነበረችው የትራፊክ ፖሊስ ጽቤት ባልደረባ አመልካች የታርጋ ቁጥር ኮድ አአ የሆነች አይሱዚ የጭነት መኪና እያሽከረከረ ወደ ጎንደር አቅጣጫ ሲመጣ በተደረገ ቁጥጥር መንጃ ፈቃድ ሳይዝ በማሽከረከር በሕግ አግባብ ክስ አዘጋጅታ ስትሰጠው የክስ ቻርጅ አልቀበልም በማለት በተለያዩ ሁለት ቀናት አምቢተኛ በመሆን የመንግስት ስራን የማሰናከልና የመተባበር ግዴታ መጣስ የወንጀል ድርጊት ፈፅሟል በሚል ሲሆን አመልካች ክዶ በመከራከሩ አቃቤ ሕግ አሉኝ ያላቸውን ምስክሮች ቀርበው በመሰማታቸውና አመልካችም የመከላከል መብቱ ተጠብቆለት የመከላከያ ማስረጃዎችን ያሰማ ቢሆን የአቃቤ ህግ ማስረጃዎችን ለማስተባበል ያለመቻሉ በበታች ፍቤቶች ውሣኔ መገለጽን ነው በዚህም መሠረት የሥር ፍቤት አመልካቾችን ለድርጊቱ ኃላፊነት ያደረጉት የአቃቤ ሕግ ማስረጃዎች በመሰማትና ቃላቸው ለጉዳዩ አግባብነት ክብደት ያለው መሆኑን በማመን አመልካች በመከላከያ ማስረጃዎች እንዲያስተባብል የመከላከል መብቱን በመጠበቅ የአመልካችን የመከላከያ ማስረጃዎችን ከሰማ በሁዋላ የመከላከያ ማስረጃዎቹ የአቃቤ ሕግ ማስረጃዎችን ለማስተባበል የማይችሉ መሆኑን ዘርዝሮ ቃላቸውን ውድቅ በማድረግ መሆኑን ከውሣኔው ግልባጭ ተገንዝበናል በመሆኑም አመልካች የአቃቤ ሕግ ማስረጃዎች ክብደትን በተመለከተ ያቀረበውን ቅሬታ ስንመለከተውም ጉዳዩ የማስረጃ ምዘና ጉዳይ በመሆኑና ይህ ደግሞ በኢፌዲሪ ሕገ መንግስት ለዚህ ችሉት በአንቀጽ ሀ እና አዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰርት ለዚህ ሰበር ችሎት ከተሰጠው መሰረታዊ ሕግ ስህተት ማረም ስልጣን ስር የማይወድቅ ወይም የመሰረታዊ ሕግ ስህተት መመዘኛን የማያሟላ በመሆኑ የምንቀበለው ሁኖ አላገኘነውም በፍሬ ነገር ደረጃ አመልካች የትራፊክ ፖሊስ ባልደረባ የትራፊክ ደንብ መተላለፋቸውን በመግለጽ የሰጠችውን ክስ አልቀበልም በማለት እምቢተኛ መሆኑ መረጋገጡን ይዘን ይህ አድራጐት በወንጀል ሕግ አንቀጽ ስር የሚወድቅ መሆን ያለመሆኑን ስንመለከተው የተጠቃሹ ድንጋጌ አርአስት የመንግስት ስራን ማሰናከልና የመተባበር ግዴታን መጣስ በሚል የተቀመጠ ሁኖ ድንጌው ለሌሎች ሰዎች በመንግስት ስራ ላይ የሚፈፅሟቸው ወንጀሎች በሚል ምዕራፍ ሶስት ስር የሚገኝ ሲሆን ይህ ምፅራፍ የሚያሳየውን ሌሎች ሰዎች ከመንግስት ስራ ጋር በተያያዘ መንገድ የሚፈፅሟቸው ወንጀሎች በሜደነግገው ክፍል ሁለት ስር ያለ መሆኑን መገንዘብ ይቻላል ከዚህም በላይ የድንጋጌው ይዘት ሲታይ ማንም ሰው ከመንግስት ስራ ጋር በተያያዘ ሁኔታ በሕግ በተፈቀደው ወይም በፍርድ ቤት በተሰጠ ትእዘዝ መሰረት በመንግስት ሰራተኛ ሲጠየቅ ቀርቦ ለማስረዳት ተገቢውን መልስ ለመስጠት ሰነዶችን ለማቅርብ ወይም ለማስመርመር ወይም ልዩ ልዩ ቤቶች ቦታዎችን ወይም ነገሮችን ለማስፈተሽ አምቢተኛ ከሆነ በጠቅላላው ለምርመራ ያልተባበረ ወይም በማናቸውም ሌላ መንገድ የመንግስት ስራ ያደናቀፈ እንደሆነ ተጠያቂነት ያለበት መሆኑን ያሣያል ከድንጋጌው ውስጥ በሕግ በተፈቀደው እና በማናቸውም ሌላ መንንገድ የሚሉት ሐረጎች ሲታዩ የአመልካች አድራጐትም በዚሁ ድንጋጌ የሚሸፈን መሆኑን የሚያሳዩ ናቸው ምክንያቱም የትራፊክ ፖሊስ የትራፊክ ደንብን የመቆጣጠርና የማስፈፀም ስልጣን በህግ ተለይቶ የተሰጠው ሲሆን ከዚሁ ስራ ጋር በተያያዘ ኃላፊነቱንና ተግባሩን በመወጣት ሄደት ማንም ሰው ሊያስናክለው የማይገባ ይልቁንም የመተባበር ግዴታ ያለበት መሆኑ የሚታወቅ ነውና ሲጠቃለልም በጉዳዩ ላይ በተሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት አለበት ለማለት ስላልተቻለ ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በአመልካች ላይ የተሰጠው የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሣኔ በወመሕሥሥቁጥር መሰርት ሙሉ በመሉ ፀንቷል ውሣኔው የፀና መሆኑን አውቆ ቅጣቱን ተከታትሎ እንዲያስፈጽም ለክፍሉ ማረሚያ ቤት ይፃፍ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት የመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤዮ የሰመቁ ሚያዝያ ቀን ዓም ዳኞችፁ ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሀመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባልስልጣንአቃቤ ሕግ ትዝታ ዘውዴ ቀረቡ ተጠሪ አቶ አልፈድል አሻፊ አቶ ሰከርያ የሱፍ ጠበቃ መሐመድ ከድር ቀረቡ አቶ ኢስማኤል ሐሰን መዝገቡ ተመርመሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍ ር ድ ጉዳዩ በወንጀል ጉዳይ በተሰጠ ውሳኔ ቅሬታ ያለው ወገን ይግባኙን ሥልጣን ላለው ፍቤት ለማቅረብ በሕጉ ተለይቶ የተመለከተውን የጊዜ ገደብ የተመለከተ ነው አመልካች ባሁኑ ተጠሪዎች በአሶሳ ዞን ከፍተኛ ፍቤት የወንጀል ሕጉን አንቀጽ ሀ እና የጉምሩክ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ስር የተመለከተውን በመተላለፍ የጉምሩክ ስነ ስርዓት ሳይፈጸም አስራ አምስት የቀንድ ከብቶችን ወደ ሱዳን ለማስወጣት ሲሉ ሰባት ኪሎ ሜትር ሲቀራቸው መያዛቸውን ገልፆ አንደኛ ተጠሪ በዋና ወንጀል አድራጊነት ሁለተኛ እና ሶስተኛ ተጠሪዎች ደግሞ በግብረ አበርነት የኮንትሮባንድ ወንጀል ፈፅመዋል በማለት ክስ የመሰረተባቸው ሲሆን ተጠሪዎች ክደው ተከራክረው አቃቤ ሕግ አሉን ያላቸውን ማስረጃዎችን አቅርቦ ከአሰማ በኋላ ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የሰማው የዞኑ ከፍተኛ ፍቤት ጉዳዩን መርምሮ ተጠሪዎች የወንጀል ድርጊቱን ስለመፈጸማቸው አቃቤ ሕግ በማስረጃዎቹ አላስረዳም በማለት ተጠሪዎችን ምንም መከላከል ሳያስፈልጋቸው ወመሥሥሕቁጥር መሰረት በነዛ አሰናብቷቸዋል ከዚህም በኋላ አመልካች ይግባኙን ለቤንሻንጉል ጉምዝ ብሔራዊ ክልል መንግስት ጠቅላይ ፍቤት መደበኛ ችሎት አቅርቦ ጉዳዩ ተጠሪዎችን በመልስ ሰጪነት ያስቀርባል ተብሎ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ የአመልካች የይግባኝ አቤቱታ አቀራረቡ በወመሕስስቁጥር ስር የተመለከተውን የሰላሳ ቀናት የጊዜ ገደብ ጠብቆ ያልቀረበ መሆኑን በማረጋገጥ መዝገቡን ዘግቶታል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንነ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት የይግባኝ ጊዜውን ለመቁጠር መነሻ ያደረገበት ጊዜ ትክክለኛ ያለመሆኑንና ይግባኙን ግንቦት ቀን ዓም ግልባጩን በመቀበል ሰኔ ቀን ዓም ለይግባኝ ሰሚው ፍቤት ያቀረበ ሆኖ እያለ የይግባኝ ግልባጩ ለአመልካች የደረሰው ግንቦት ቀን ዓም ስለመሆኑ ተረጋግጧል በሚል ምክንያት የሰላሳ ቀናት የጊዜ ገደብ አልፏል ተብሎ የይግባኝ መዝገቡ መዘጋቱ ሥነ ሥርዓቱን ያልተከተለ መሆኑን አንዲሁም በዋናው ጉዳይ የተሰጠው ውሳኔ ሕጋዊ ያለመሆኑን በመዘርዘር ውሳኔው ሊለወጥ ይገባል ሲል መከራከሩን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮ የአመልካች የይግባኝ አቤቱታው በወቅቱ ያልቀረበ ነው ተብሎ በክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ውድቅ መደረጉ ባግባቡ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ለዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት ያስቀርባል የተባለ ሲሆን ለተጠሪዎችም ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው ግራ ቀኙ በፅሁፍ እንዲከራከሩ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምረናል ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ ሲቀርብ በጭብጥነት የተያዘው የይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜው ያለፈው በአግባቡ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ነው የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አመልካች የይግባኝ ጊዜ ማቅረቢያ ሳይጠብቅ ይግባኙን አቅርቧል ወደሚለው ድምዳሜ የደረሰው የዞኑ ከፍተኛ ፍቤት በጉዳዩ ላይ ግንቦት ቀን ዓም ውሳኔ ሰጥቶ አመልካች የይግባኝ መዝገቡ ተገልብጦ እንዲሰጠው ውሳኔ ከተሰጠ በኛው ቀን ማለትም ግንቦት ቀን ዓም መጠየቁን ግንቦት ቀን ዓም ደግሞ የይግባኝ መዝገቡን ግልባጩን መቀበሉንና በዚህ ቀን ሸሂ የተሰጠው መሆኑና አመልካች ለይግባኝ ሰሚው ፍቤት ሰኔ ቀን ዓም ይግባኝ ማቅረቡ መረጋገጡን መርምሮ እነዚህ ፍሬ ነገሮችን መሰረት በማድረግም በወመሕሥሥቁጥር ስር የተመለከተው የሰላሳ ቀናት የጊዜ ገደብ ሲሰላ አመልካች ይግባኙን ያቀረበው የሰባት ቀናት ጊዜ ከአለፈ በኋላ መሆኑ ተረጋግጧል በማለት ነው አመልካች ይህንኑ የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ድምዳሜ የተሳሳተ ነው በማለት በዚህ የሰበር ችሎት የሚከራከረው ይግባኙ ተገልብጦ የተሰጠው ግንቦት ቀን ዓም ሳይሆን ግንቦት ቀን ዓም ስለመሆኑ በክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በነበረው የቃል ክርክር ጊዜ ተረጋግጧል ማስረጃም ቀርቧል በሚል ነው ተጠሪዎች ደግሞ ይህ የአመልካች ክርክር እውነትነት የሌለው መሆኑን በመዘርዘር የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በፍሬ ነገር የፈፀመው ስህተት የለም በማለት ለዚህ ችሎት በጽሁፍ መልስ ሰጥተዋል በዚህ ጉዳይ አግባብነት ያለው የወመሕሥሥቁጥር ድንጋጌ የውሳኔው ግልባጭ የተሰጠው ሰው ይግባኙን ለማየት ሥልጣን ላለው ፍቤት ይግባኙን ማቅረብ ያለበት ግልባጩ በተሰጠው በሰላሳ ቀናት የጊዜ ገደብ ስለመሆኑ አከራካሪ የሆነ የሕግ ጥያቄ አይደለም አከራካሪውና በሰበር ችሎቱ ትርጉም ያስፈልገዋል ተብሎ በአመልካች ጥብቅ ክርክር እየቀረበ ያለው የይግባኝ መዝገቡ ግልባጭ ለአመልካች የደረሰው ግንቦት ቀን ዓም እንጂ ግንቦት ቀን ዓም በሚል ነው ይሁን እንጂ ይህ የፍሬ ነገር ክርክር ሲሆን ፍሬ ነገሩን የማጣራትና ማስረጃን የመመዘን ስልጣን ያለው የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አመልካች የይግባኝ መዝገብ ግልባጩ የደረሰው ግንቦት ቀን ዓም ሆኖ በዚሁ ቀን በተጻፈለት ሸሺ ደብዳቤ መሰረት ይግባኙ ሰኔ ቀን ዓም መድረሱን አረጋገጠ እንጂ አመልካች እንደሚለው በቃል ክርክር ወቅት ለአመልካች ይግባኙ የተሰጠው ግንቦት ቀን ዓም ስለመሆኑና ማስረጃም በስር ፍቤት መዝገብ መቅረቡ አለመረጋገጡን በውሳኔው ላይ ገልፆ በዚህ ረገድ የቀረበው የአመልካች ክርክር ተቀባይነት የለውም ሲል ደምድሟል እንዲህ ከሆነ ይህ ችሎት በኢፌዲሪ ሕገ መንግስት አንቀፅ ሀ እና አዋጅ ቁጥር አንቀፅ ድንጋጌዎች መሰረት የተሰጠው ስልጣን ፍሬ ነገርን ማጣራት ወይም ማስረጃን መመዘን ሳይሆን ፍሬ ነገርን የማጣራትና ማስረጃን የመመዘን ስልጣን ያላቸው ፍቤቶች በሕጉ አግባብ የደረሱበትን ድምዳሜ እንደ እውነት በመቀበል በሕጉ አተረጓጐም ወይም አተገባበር ረገድ መሰረታዊ የሆነ ስህተት ተፈፅሞ ከሆነ ይህንኑ ማረም ነው በተያዘው ጉዳይም ለጉዳዩ ቀጥተኛ የሆነ ተፈጻሚነት ያለውን የወመሕሥሥቁጥር ድንጋጌን በመተርጐም ወይም በመተግበር ረገድ የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት የፈፀመው መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የሌለ ሲሆን በአመልካች በኩል በቅሬታነት የቀረበው ነጥብም የፍሬ ነገር እንጂ የመሰረታዊ ሕግ ስህተትን መመዘኛ የሚያሟላ ባለመሆኑ ልንቀበለው የምንችለው ሆኖ አልተገኘም ሲጠቃለልም የአመልካች የይግባኝ ጊዜ አልፏል ተብሎ የተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የሌለበት ሆኖ ስለአገኘነው ተከታዩን ወስነናል ውሳ ኔ በቤኒሻንጉል ጉምዝ ብክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍቤት በመቁጥር መስከረም ቀን ዓም የተሰጠው ውሳኔ ጸንቷል የአመልካች ይግባኝ የቀረበው በወመሕሥሥቁጥር ድንጋጌ ስር የተመለከተው የጊዜ ገደብ ከአለፈ በኋላ ነው ተብሎ የይግባኝ መዝገቡ መዘጋቱ በአግባቡ ነው ብለናል ትዕዛ ዝ በዚህ ችሎት መስከረም ቀን ዓም ተሰጥቶ የነበረው እግድ ተነስቷል ለሚመለከተው አካል ይፃፍ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ትዘ የሰመቁ ግንቦት ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች ወሮ ፈትያ አወል አልቀረቡም ተጠሪ የፌዴራል ዐቃቢ ህግ አልቀረቡም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍ ር ድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤትና የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ያቀረበችውን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ጉዳዩ አመልካች እኔ ባልተገኘሁበትና የቅጣት አስተያየት ባልሰጠሁበት የሥር ፍርድ ቤት የሰጠው የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔ አንዲሰረዝ ያቀረብኩት አቤቱታ ውድቅ ተደርጎብኛል የሚል ይዘት ያለው ነው የጉዳዩን አመጣጥ ከመዝገቡ እንደተረዳነው ተጠሪ አመልካች አዋጅ ቁጥር አንቀጽ አና አንቀጽ በመተላለፍ የግል ተበዳይን ወደ ኩዬት እልክሻለሁ በማለት ብር በመቀበል ታህሳስ ቀን ዓም ወደ ዱባይ የላከቻት በመሆኑ በክሱ የተጠቀሰውን አዋጅና የአዋጁን ድንጋጌዎች በመተላለፍ ወንጀል ፈፅማለች በማለት ክስ አቅርቦ አመልካች ወንጀሉን አልፈጸምኩም ጥፋተኛ አይደለሁም በማለት ተከራክራለች ዐቃቤ ህግ ክሱን የሚያስረዱለትን ምስክሮች አመልካች ባለችበት አሰምቶ አመልካች የሰውና የፅሁፍ የመከላከያ ማስረጃዎችን አሰምታለች ከዚህ በኋላ አመልካች ሰኔ ቀን ዓም በነበረው ቀነ ቀጠሮ አመልካች ባለመቅረቧ የሥር ፍርድ ቤት አመልካች በሌለችበት ጉዳዩን የሚቀጥል ስለመሆኑ ትዕዛዝ ሰጥቶ ሀምሌ ቀን ዓም አመልካች በክሱ የተጠቀሰውን ወንጀል የፈፀመች ጥፋተኛ ናት በማለት በአስር ወር አስራት እንድትቀጣ ውሳኔ ሰጥቷል አመልካች በሌለሁበት የተሰጠው ፍርድ ይነሳልኝ ይሰረዝልኝ በማለት ለከፍተኛው ፍቤት አቤቱታ አቅርባ የከፍተኛው ፍቤት የአመልካች ጥያቄ የህግ መሰረት የለውም በማለት ውድቅ አድርጎታል አመልካች ይግባኝ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት አቅርባ ፍቤቱም የስር ፍቤት የሰጠውን ትዕዛዝ አፅንቶታል አመልካች ሰኔ ቀን ዓም በነበረው ቀጠሮና የሥር ፍርድ ቤት ፍርድ በሰጠበት ጊዜ ያልቀረበችው ውጭ አገር ፄዳ ልጂ በመታመሙ ምክንያት ወደኢትዮጵያ የምታደርገው ጉዞ የዘገየ መሆኑን ገልፃ የሥር ፍቤት የወንጀል ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ በሚደነግገው መሰረት ጠበቃዬ እንዳይገኝ በማድረግ የቅጣት አስተያየት ሣይሰጥ የሰጠው የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔ በሌለሁበት የተሰጠ ፍርድ በመሆኑ ሊሰረዝልኝ ሲገባ ጥያቄዬ ውድቅ መደረጉ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው በማለት አመልክታለች ተጠሪ ክርክር የተካሄደውና ማስረጃ የተሰማው አመልካች ባለችበት ነው ስለዚህ ፍቤቱ ፍርድ በሰጠበት ጊዜ አመልካች አለመገኘቷ ጉዳዩ በሌለችበት ታይቷል የሚያስብል አይደለም ፍርዱ የሚሰረዝበት ምክንያት የለም በማለት መልስ ሰጥቷል አመልካች የመልስ መልስ አቅርባለች ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው የፅሁፍ ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም የሥር ፍቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሎት አመልካች ያቀረበችውን የፍርድ ይሰረዝልኝ ጥያቄ ውድቅ ማድረጋቸው ተገቢ ነው ወይስ አይደለም። የሚለውን ጭብጥ ይዘን ክርክሩን እንደሚከተለው መርምረናል ወደ ተያዘው ጭብጥ ከመመለሳችን በፊት አመልካች ለዚህ ችሎት ካቀረባቸው ቅሬታዎች አንዱ ክስ የቀረበበትን ወንጀል አለመፈጸሜን በመከላከያ ምስክሮቼ አስተባብዬ እያለሁ ፍርድ ቤቶቹ የግራቀኙን ማስረጃዎች በአግባቡ አልመዘኑም የሚል ነው ይሁን እንጂ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ሆነ የፌጠፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የግራ ቀኙን ማስረጃዎች በማመዛዘን የተጠሪ ማስረጃዎች ያረጋገጡት ፍሬ ነገሮች የአመልካች የመከላከያ መስረጃዎች ማስተባበል ባለመቻላቸው የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔ ማስተላለፋቸውን መዝገቡ ያመለክታል የፍሬ ነገር ጉዳዮችን የማጣራት ስልጣን ባላቸው ፍቤቶች በተረጋገጡ ፍሬ ነገሮች መነሻ በተሰጠው ፍርድ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ተፈጽሞ ሲገኝ በኢፌዲሪ ህገ መንግስት አንቀጽ ሀ እና በፌዴራል ፍቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት የተፈፀመውን ስህተት ከሚያርም በስተቀር የፍሬ ጉዳዮች አንደገና ሊያጣራ የሚችልበት ወይም በስር ፍቤቶች የተሰሙትን ማስረጃዎች የሚመዝንበት ህጋዊ ምክንያት አይኖርም በመሆኑም በዚህ ረገድ አመልካች ያቀረበው ክርክር ተቀባይነት ያለው ሆኖ አልተገኘም ወደ ጭብጡ ስንመለስ አመልካች የሚከራከረው ወስዷል ከተባለው የገንዘብ መጠን አንጻር ቅጣቱ የቅጣት አፈፃፀም መመሪያን የተከተለ አይደለም በሚል ሲሆን ይህንኑ የአመልካችን ክርክር አመልካች ጥፋተኛ ነው ተብሎ የቅጣት ውሳኔ ከተላለፈበት የወህአንቀጽ አንጻር መመርመሩ ተገቢነት ያለው ነው በወንጀል ህግ አንቀጽ እንደተደነገገው ማንም ሰው የማይገባውን ብልጽግና ለሌላ ሰው ለማስገኘት በማሰብ አሳሳች የሆኑ ነገሮችን በመናገር የራሱን ማንነት ወይም ሁኔታ በመሰወር ወይም መግለጽ የሚገባውን ነገር በመደበቅ ወይም የሌላውን ሰው የተሳሳተ አምነት ወይም ግምት በመጠቀም በማድረግም ሆነ ባለማድረግ ሌላውን ሰው አታልሎ ራሱን ወይም የሶስተኛውን ወገን ንብረት ጥቅም የሚጎዳ አድራጎት እንዲፈጸም ማድረጉ የተረጋገጠ እንደሆነ የአታላይነት ወንጀል ፈፅሟል ለማለት የሚቻል ይሆናል በዚህ በተያዘው ጉዳይም አመልካች የግል ተበዳይ የሆነውን የሙገር ሲሚንቶ ሰራተኞች የማህበራዊ ዋስትና ኢንተርፕራይዝ ማህበርን ገንዘብ ከሌሎች ወንጀል ፈጻሚዎች ጋር በመሆን በፈጸመው የማታለል ተግባር ገንዘቡ ከተቀመጠበት ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጠመንዣ ያዥ ቅርንጫፍ ወደ ወጋገን ባንክ ጎፋ ቅርንጫፍ ብር እንዲዛወር በማድረግ ከዚሁ ከተዛወረው ገንዘብ ውስጥም የተለያየ መጠን ያለውን ገንዘብ ተከፋፍለዋል በክፍፍል ከደረሰው ገንዘብ ውስጥም አመልካች የወሰደው ብር መሆኑ የተረጋገጠ ሲሆን በድንጋጌው መሰረትም ይህን ገንዘብ ለግል ጥቅሙ አውሎታል ተብሎ ይወሰዳል በዚሁ የወንጀል ድርጊትም ሌሎች ተከሳሾች ጭምር ጥቅም እንዲያገኙ አድርጓል በመሆኑም አመልካች ወንጀሉን የፈፀመው ለራሱ ጥቅም ለማግኘት ብቻ ሳይሆን ከአርሱ ጋር የነበሩት ሌሎች ተከሳሾችም ጥቅም እንዲያገኙ በሚል ስለሆነ ወንጀል የመስራት ሀሳቡ ለራሱ ጥቅም ለማግኘት ብቻ በሚል የተሰራ ነው ተብሎ ሊወሰድ የሚገባ አይደለም በመሆኑም የቅጣቱ መጠንም ራሱ በወሰደው የገንዘብ መጠን ብቻ ሳይሆን ከሌሎች ተከሳሾች ጋር ወንጀል ለመስራትና ውጤቱን ለመቀበል በመስማማት ሆነ ብሎ ከፈጸመው የወንጀል ድርጊት ከባድነት አንጻር ሊሆን ይገባል በመሆኑም ከፍተኛው ፍቤት በጠቅላላው ከግል ተበዳይ ማህበር በተወሰደው የገንዘብ መጠን መሰረት የቅጣት ውሳኔ በአመልካች ላይ ያስተላለፈው እና የፌጠፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎትም ያፀናው ተገቢና መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ያልተፈጸመበት ስለሆነ ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ው ሳ ኔ የፌከፍቤት በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠውን ፍርድና የፌጠፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠውን ውሳኔ በወመሥሥህቁለ መሰረት አጽንተናል አመልካች ላይ በጠቅላላው ከተበዳይ ማህበር በማታለል ወንጀል በተወሰደው የገንዘብ መጠን የቅጣት ውሳኔ የተላለፈበት በአግባቡ ነው ብለናል ስለሆነም ጥፋተኛ ነው በተባለበት የወንጀል ህግ አንቀጽ ስር በ ዓመት አስራትና በብር አምስት ሺህ ብር እንዲቀጣ መወሰኑ ተገቢ ሆኖ አግኝተናል መዝገቡ የተዘጋ ስለሆነ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ትዘ የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞች ሓጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሣ አዳነ ንጉሴ አመልካች አቶ ፋሲል በላይነህ የቀረበ የለም ተጠሪ ፌዴራል ዐቃቤ ሕግ አደናይ ተብርፃን ቀረቡ መዝገቡ ተመረምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ በሕግ አግባብ የተወከለ ሰው በውክልና ስልጣኑ ከወካዩ የተረከባቸውን ንብረቶች ለመመለስ ፈቃደኛ ሳይሆን መቅረቱ ሲረጋገጥ በወንጀል የሚጠየቅበት አግባብ መኖር ያለመኖሩን የሚመለከት ነው ክርክሩ የአሁኑ ተጠሪ ባሁኑ አመልካች ላይ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመሰረተው ክስ መነሻ የተጀመረ ነው የክሱ ይዘትም አመልካች በ ዓም የወጣውን የኢፌዲሪ የወንጀል መቅጫ ሕግ አንቀጽ ስር የተመለከተውን ድንጋጌ በመተላለፍ የማይገባውን ብልፅግና ለራሱ ለማግኘት በማሰብ ሚያዚያ ቀን ዓም ሰዓቱ በውል በማይታወቅበት በአራዳ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ክልል ውስጥ ልዩ ቦታው ስጋ መደዳ አከባቢ የግል ተበዳይ ወሪት አዲስ አያል የካቲት ቀን ዓም ውክልና ሰጥታው በውክልና መሰረት የንግድ ድርጅት ለሁለት አመት ኮንትራት ይዞ ሲሰራ ኛ የቤት ኪራይ አስራ ስምንት ሺህ ብር ኛ ቪዲዮ ካሜራ አስራ ሁለት ሺህ ብር የሚያወጣ ኛ አንድ ብርድ ልብስ አንድ ሺህ ሁለት መቶ ብር የሚያወጣ ኛ የተለያዩ ንብረቶች ግምታቸው አስራ ሰባት ሺህ ሶስት መቶ ስልሳ ሁለት ብር የሚያወጡ በአጠቃላይ ግምት ብር አርባ ስምንት ሺህ ብር የሚያወጡ ንብረቶችን ተረክቦ መልስ ሲባል አልመልስም በማለት በፈጸመው ከባድ የእምነት ማጉደል ወንጀል ተከሷል የሚል ነው አመልካች ጉዳዩ የፍትሓብሔር እንደመሆኑ መጠን በወንጀል የሚጠየቁበት አግባብ የለም በማለት የክስ ተቃውሞ አቅርበው የነበሩ ሲሆን ይኸው ተቃውሞ ውድቅ ሆኖ ግን ስለእምነት ክህደት ቃል ሲጠየቅ የድርጊቱን አፈፃፀም በተመለከተ የክህደት ቃሉን ሰጥቷል አቃቤ ሕግ በበኩሉ አሉኝ ያላቸውን ማስረጃዎችን አቅርቦ ካሰማ በኋላ አመልካች የመከላከል መብቱ ተጠብቆለት የመከላከያ ምስክሮችን አሰምቷል የሥር ፍርድ ቤትም ጉዳዩን መርምርሮ አመልካች በመከላከያ ምስክሮች የአቃቤ ሕግ ማስረጃዎችን ሊያስተባብሉ አልቻሉም በሚል ምክንያት ክስ በቀረበበት ድንጋጌ ስር ጥፋተኛ አድርጎ በአምስት አመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ በማለት ወስኗል በዚህ ውሳኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኙን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርቦ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ የስር ፍርድ ቤት የጥፋተኛነትና የቅጣት ውሳኔ ሙሉ በሙሉ ጸንቷል አሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውን ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም ጉዳዩ የፍትሓብሔር ጉዳይ ከሚሆን በስተቀር በወንጀል የሚያስጠይቅበት አግባብ የለም የአቃቤ ሕግ ምስክሮች እንደክሱ አላስረዱም የመከላከያ ምስክሮች ቃል ውድቅ የተደረገውም ያላግባብ ነው የሚል ሲሆን አቤቱታው ተመርምሮም አመልካች በወንጀል ጥፋተኛ ተብለው የመቀጣታቸውን አግባብነት ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ ተደርጓል ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎለትም ቀርቦ በጽሑፍ በሰጠው መልስ አመልካች ጥፋተኛ የተባሉት በጉዳዩ ላይ የቀረቡት ማስረጃዎች ተመዝነው በመሆኑ በሰበር ችሎት የሚታይ አይደለም ቅጣቱም ለድርጊቱ ተመጣጣኝና የቅጣት መመሪያውን መሰረት አድርጎ የተሰጠ በመሆኑ ሊጸና ይገባል የሚል ነው የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም ለሰበር አቤቱታው መነሻ የሆነውን ውሳኔ አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል በመሠረቱ አንድ ወንጀል ተደረገ የሚባለው ወንጀሉን የሚያቋቋሙት ሕጋዊ ግዙፋዊ እና ሞራላዊ ፍሬ ነገሮች በአንድነት ተሟልተው ሲገኙ ብቻ መሆኑን በአዋጅ ቁጥር የወንጀል ሕጉ አንቀጽ በግልጽ ደንግጓል እንግዲህ አንድን ድርጊት ወንጀል ነው ብሎ ለመወሰን ሕጋዊ ግዙፋዊ እና ሞራላዊ ፍሬ ነገሮች ተጣምረው መገኘት የግድ ይላል ሕጋዊ ፍሬ ነገሮች የሚባሉት ደግሞ ለጉዳዩ አግባብነት አለው ተብሎ የተጠቀሰውን ድንጋጌ ለማቋቋም ሙሉ በሙሉ መሟላት ያለባቸውን ነጥቦች የሚመለከት ሲሆን ግዙፋዊና ሞራላዊ ፍሬ ነገሮች የሚባሉት ደግሞ እንደየቅደም ተከተላቸው ከድርጊት ማድረግ ወይም አለማድረግና ከሐሳብ ክፍል ጋር በሕጉ አንቀጽ እና ድንጋጌዎች ስር የተመለከቱትን ሁኔታዎችን የሚመለከቱ መሆኑ ይታመናል ወደ ተያዘው ጉዳይ ስንመጣ አመልካች ጥፋተኛ የተባሉት መውሰዳቸው የተረጋገጠውን ንብረት ግምቱ በአቃቤ ሕግ ክስ ማመልከቻ የተጠቀሰውን ያህል ባይሆንም በወኪልነት ስልጣናቸው ከግል ተበዳይ የተረከቡት ሆኖ አንዲመልሱ ሲጠየቁ ፈቃደኛ ሳይሆኑ በመቅረታቸው ምክንያት ነው ይህ ፍሬ ነገር ጉዳዩን በቀጥታ እና በተዘዋዋሪ በሚያውቁት የአቃቤ ሕግ ማስረጃዎች የተረጋገጠ ሲሆን የአመልካች መከላከያ ማስረጃዎች ያላስተባበሉ መሆኑም በበታች ፍርድ ቤቶች በሚገባ መረጋገጡን ውሳኔው ያሳያል አመልካች የአቃቤ ሕግ ምስክሮች ቃል የሚታመን አይደለም የመከላከያ ምስክሮች ቃል ውድቅ የተደረገው ያላግባብ ነው በማለት የሚያቀርበው ክርክር ሲታይም የማስረጃ ምዘና ጉዳይ በመሆኑ ለዚህ ችሎት በኢፌዲሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ ሀ እና አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌ መሰረት ከተሰጠው የመሰረታዊ ሕግ ስህተት ማረም ስልጣን ስር የማይወድቅ በመሆኑ ተቀባይነት ያለው ሆኖ አልተገኘም ስለሆነም አመልካች በዚህ ረገድ የሚያቀርቡት ክርክር ከሰበር ችሎቱ ስልጣን አንጸር ሲታይ ተቀባይነት ያለው ባለመሆኑ አልፈነዋል አመልካች የግል ተበዳይን ንብረት በውክልና ስልጣናቸው ወስደው ሊመልሱ ፈቃደኛ ያለመሆናቸው ተረጋግጧል ከተባለ ይህ አድራጎት የወንጀል ተጠያቂነት የሚያስከትል መሆን ያለመሆኑን መመልከቱ ተገቢ ይሆናል አንድ ወኪል ከወካዩ በውክልና ስልጣኑ የወሰደውን ንብረት ለመመለስ ፈቃደኛ ካለሆነ በወንጀል ሕጉ አንቀጽ ድንጋጌ የሚጠየቅ ስለመሆኑ ተጠቃሹ ድንጋጌ በግልጽ ያሳያል ስለሆነም በውክልና ስልጣኑ መሰረት አደራ የተቀበለ ተዋዋይ ወገን እምነት አጉድሏል ተብሎ በወንጀል የሚጠየቅ ስለመሆኑ ስለአምነት ማጉደል የሜደነግጉት የወንጀል ሕግ ድንጋጌዎችም ያሳያሉ በመሆኑም በወንጀል ሕግ አንቀጽ መሠረት ወንጀል ነው ተብሎ የተጠቀሰው የወኪሉ ድርጊት በወንጀል የሚያስጠይቅ መሆኑን ከወንጀል ህግ አንቀጽ እና ተጠቃሹ የወንጀል ህግ አንቀጽ ድንጋጌ ይዘትና መንፈስ በግልጽ መገንዘብ የምንችለው ጉዳይ ነው በዚህም መሰረት አመልካች ለጉዳዩ በወንጀል ጥፋተኛ የተባለው የፍትሓብሔር ይዘት ብቻ ባለው ጉዳይ ነው ለማለት ስላልተቻለ የበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ የወመሕአንቀጽ እና ደንጋጌዎችን ያገናዘበ ሆኖ በመገኘቱ ውሳጌኔው መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የለበትም ብለናል ቅጣቱን በተመለከተም የቅጣት አጣጣል መርሆዎችን የጣሰ ነው ለማለት አልተቻለም በእነዚህ ምክንያቶች ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ጥር ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር መጋቢት ቀን ዓም የጸናው የጥፋተኛነትና የቅጣት ውሳኔ በወመሕሥሥቁጥር ለ ጸንቷል አመልካች በወንጀል መጠየቃቸው በአግባቡ ነው ብለናል በበታች ፍርድ ቤቶች የተሰጠው የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔ መፅናቱን በማወቅ ቅጣቱን ተከታትሎ እንዲያስፈፅም ለማረሚያ ቤት ይፃፍ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሐአ የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞች ሓጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች አቶ ደረጀ ጎሳዬ ጠበቃ ወገኔ ካሳሁን ቀረቡ ተጠሪ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን አቃቤ ሕግ የቀረበ የለም መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ ለዋስትና የተያዘ ገንዘብ ይመለስልኝ ጥየቄን የሚመለከት ነው አመልካች በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በተጠሪ በኩል በሶስት ምድብ የተከፈለ ክስ ቀርቦበት ፍርድ ቤቱ ለአመልካች የዋስትና መብቱን ጠብቆለት አመልካች ብር አምስት መቶ ሺህ ብር አስይዞ የተጠበቀለትን የዋስትና መብቱን ተግባራዊ ለማድረግ ሲፈልግ በቼክ ጉዳይ በወንጀል ተከሶ የእስር ቅጣት በመፈረዱ ምክንያት ማረሚያ ቤት በመግባቱ የዋስትና መብቱን ሊጠቀምበት ያለመቻሉን ገልጾ በክርክር ሂደት ላይ ላለው ጉዳይ ያስያዘው የዋስትና ገንዘብ እንዲመለስለትና ጉዳዩን ከማረሚያ ቤት እየተመላለሰ እንዲከታተል ይደረግ ዘንድ ዳኝነት ጠይቋል አቤቱታው በዚህ መልክ የቀረበለት የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትም የአመልካችን አቤቱታ ሳይቀበለው ቀርቷል በዚህ ትዕዛዝ አመልካች ቅር በመሰኘት ይግባኙን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርቦ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን መርምሮ ጉዳዩ በወመሕሥሥቁጥር መሠረት ይግባኙ የቀረበበት መሆኑን ገልፆና ይህ ድንጋጌ የሚያገለግለው የዋስትና መብት ሲነፈግ ይግባኝ ለማቅረብ ነው የሚል ምክንያት ይዞ የአመልካችን አቤቱታ ውድቅ አድርጎታል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሠረታዊ ይዘትም አመልካች በሌላ ወንጀል በተፈረደው ፍርድ መሠረት ማረሚያ ቤት የሚቆይ በመሆነ ለሌላ ጉዳይ የተጠበቀው የዋስትና መብት ተግባራዊ የማይሆን መሆኑ ግልጽ ስለሆነ ለጉዳዩ የተያዘው ገንዘብ እንዲመለስ መጠየቁ ተቀባይነት የሚያጣበት ሕጋዊ ምክንያት የለም በማለት መከራከሩን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም አመልካች በሌላ መዝገብ ፍርደኛ በመሆኑ ከማረሚያ ቤት ተመላልሶ መከራከር የሚችል ቢሆንም ለዋስትና ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም የመባሉን አግባብነት ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ሰሚ ችሎት እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎለትም ተጠሪ ቀርቦ በጽሑፍ መልሱን ሰጥቷል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ አና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንጻር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል አመልካች ለክርክሩ መነሻ የሆነውን የዋስትና ገንዘብ ያስያዘው በተጠሪ መስሪያ ቤት አቃቤ ሕግ የተለያዩ የጉምሩክ ሕግ ድንጋጌዎች ተላልፏል ተብሎ በቀረቡት ሶስት ክሶች የዋስትና መብት በፍርድ ሲጠበቅለት ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ በቼክ ጉዳይ ተከሶ የአራት አመት ከስድስት ወር ፍርደኛ ሆኗል ገንዘቡ እንዲመለስለት የሚጠይቀውም ፍርድ ቤት ያለውን የጉምሩክ ወንጀል ክርክርን ከማረሚያ ቤት በመመላለስ የሚከታተል መሆኑን በመገንዘብ ነው በመሰረቱ ዋስትና ሕገ መንግሥታዊ መብት መሆኑንና ይህ መብት በልዩ ሁኔታ በሕጉ ክልከላ ካልተደረገ በስተቀር ለተከሰሱ ሰዎች ሊጠበቅ የሚችል መሆኑን የኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት አንቀፅ ድንጋጌ በግልፅ ያሳያል በሕጉ አግባብ የዋስትና መብት ሲፈቀድ ደግሞ የተከሳሹ ፍርድ ቤት መቅረብ እውን እንዲሆን ተከሳሹ ገንዘብ እንዲያስይዝ ወይም ሌላ ዋስትና እንዲያቀርብ የሚደረግ መሆኑን የወመሕሥሥቁጥር ድንጋጌ ያስረዳል የዋስትና መብት የተፈቀደለት ተከሳሽ መብቱን ለመቀጠም የማያስችል ሕጋዊ ምክንያት ያለው መሆኑን በመግለፅ መብቱን ለመጠቀም ካልፈለገ ደግሞ መብቱ የራሱ ይሆናል በፍርድ ቤት የተፈቀደለትን የዋስትና መብት ያለመጠቀም ፍላጎት ደግሞ የዋስትና መብት እንደተፈቀደ ወይም ከተፈቀደና ተከሳሹ መብቱን መጠቀም ከጀመረ በኋላም ሊመጣ ይችላል ሕጋዊ ምክንያት እስካለው ድረስ በማንኛውም ደረጃ ተከሳሹ በሕጉ አግባብ የተፈቀደለትን የዋስትና መብት የመተው ፍላጎቱ ሊጠበቅለት የሚገባው ጉዳይ እንጂ ይህንኑ መብቱን ለመከላከል የሚያስችል ግልጽ ድንጋጌ የለም ፍርድ ቤቱ ትኩረት ሊያደርግና ሊቆጣጠረው የሚገባው ቁልፍና ዋናው ነገር በፍርድ ቤት ክስ የቀረበበት ሰው ቀጠሮውን ተከታትሎ የሚቀርብበት ትዕዛዝ መስጠቱ ነው ይህ ደግሞ የተከሳሽን የዋስትና መብት በማክበር ተገቢውን ዋስትና በማስጠራት ወይም ተከሳሹ ማረሚያ ቤት ሆኖ ሊፈፀም የሚችል ስለመሆኑ ከወመሕሥሥቁጥር እና ድንንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ መገንዘብ የምንችለው ጉዳይ ነው ስለሆነም አንድ ተከሳሽ የዋስትና መብቱ ከተከበረለት በኋላ በሕጋዊ ምክንያቶች መብቱን በመተው ጉዳዩን ማረሚያ ቤት ሆኖ ለመከታተል ፍላጎት ያለው መሆኑን ሲገለጽ ሊነፈግ አይገባም የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጀ ፍርድ ቤት የአመልካችን የዋስትና ገንዘብ ይመለስልኝ ጥያቄ ያልተቀበለው አመልካች በዋስ የተለቀቀበት መዝገብ እልባት ያላገኘና ማረሚያ ቤት በሌላ ወንጀል ገብቷል የተባለውም በውሳኔ ይሁን በሌላ ምክንያት አልተረጋገጠም በሚል ሲሆን የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ደግሞ ይግባኙ የሚቀርበው የዋስትና መብት ሲከለከል ነው በሚል ምክንያት ነው ይሁን እንጂ አመልካች በሌላ ወንጀል ፍርደኛ መሆኑ በስር ፍርድ ቤቶች በተደረገው ክርክር የተረጋገጠ ሲሆን አመልካች የወመሕሥሥቁጥር ን ለአቤቱታው መሠረት ማድረጉም አቤቱታውን ለማስተናገድ ፍርድ ቤቱ አልችልም ብሎ ውድቅ ለማድረግ ሥነ ሥርዓታዊ ምክንያት ሊሆን አይችልም ፍርድ ቤቶቹ አመልካች እልባት ያላገኘውን ጉዳይ ከማረሚያ ቤት በመመላለስ የፍርድ ቤትን ቀነ ቀጠሮውን አክብሮ የሚከታተልበት አግባብ ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል ትዕዛዝ በመስጠት ይህንኑም እንዲፈፅም ለማረሚያ ቤቱ ማስተላለፍ ሲገባቸው ሕጋዊ መሠረት የሌላቸውን ምክንያቶችን በመያዝ የአመልካችን ጥያቄ ውድቅ ማድረጋቸው ከአመልካች የንብረት መብትና መብቱ ሊያስገኝ የሚችለውን ፍሬ ከወመሕሥሥቁጥር እና ድንጋጌዎች አንፃር ሲታይ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ አግኝተናል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር የካቲት ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሐምሌ ቀን ዓም የጸናው ትዕዛዝ ተሽሯል አመልካች በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር በቀረቡት ክሶች ያስያዘው የዋስትና ገንዘብ እንዲመለስለት ብለናል አመልካች በዚህ መዝገብ የተያዘውን ጉዳይ ማረሚያ ቤት ሆኖ እንዲከታተል የማሰሪያ ዋራንት ለማረሚያ ቤት ይፃፍ የፌዴራል መደፍቤት ለአመልካች ገንዘቡን እንዲያስመልስ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ትሀ የሰመቁ ታህሣስ ቀን ዓም ዳኞች ሐጐስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካችፁ የመከላከያ ወታደራዊ ተከላካይ ጠበቃ ሃምሣ አለቃ ተስፋዬ ቦያለው ቀረቡ ተጠሪ የኦሮሚያ ክልል ዐቃቤ ህግ አልቀረቡም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የፊንፊኔ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰጡት ብይን መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት ያቀረቡትን አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ክርክሩ የመከላከያ ሠራዊት አባል በመደበኛ ፍርድ ቤት የቀረበበትን የወንጀል ክስ ለመከላከል የሚያስችለው የህግ ድጋፍ መስጠትን የሚመለከት ነው ጉዳዩ የመከላከያ ሠራዊት አባል በሆኑት ሀምሣ አለቃ ቴውድሮስ ሃይለስላሴ በፊንፊኔ ዙሪያ የኦሮሚያ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በ ዓም የወጣውን የወንጀል ህግ አንቀጽ ሀ በመተላለፍ ባለ አንድ መቶ ሐሰተኛ የብር ኖት ይዘው ተገኝተዋል የሚል የወንጀል ክስ ቀርቦባቸዋል ተከሣሳሹ የተከሰሱበት የወንጀል ክስ ተገቢውን የህግ ድጋፍ እንዲያደርግና በተከላካይ ጠበቃ አንዲታገዝ የመከላከያ ሠራዊት መከላከያ ጠበቃ መድቧል የዞኑ አቃቤ ህግ የመከላከያ ሠራዊት አባላት መከላከያ ሚኒስቴር ተከላካይ ጠበቃ የሚያቆመው በመደበኛ ፍቤት በሚያስከስሱ ወንጀሎች ሣይሆን በጦር ፍቤት በሚያስከስሱ ወንጀሎች ብቻ ነው ስለዚህ የመከላከያ ወታደራዊ ተከላካይ ጠበቃ ተከሳሹን ወክሉ ለመከራከር አይችልም የሚል መቀወሚያ አቅርቧል የሥር ፍርድ ቤት የዞኑ አቃቤ ህግ ያቀረበውን መቃወሚያ በመቀበል የመከላከያ ወታደራዊ ተካላካይ ጠበቃ ለተከሳሹ የህግ ድጋፍ የመስጠት በተከላካይ ጠበቃነት ቆሞ ለመከራከር አይችልም የሚል ውሣኔ ሰጥቷል አመልካች በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅረቧል የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የልዩ ዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠውን ብይን አፅንቶታል አመልካች የመከላከያ ሠራዊት አባል የሆነውን ተከሳሽ እንድንከላከል የበታች ፍርድ ቤት የሰጡት ውሣኔ በአዋጅ ቁጥር ድንጋጌዎችን የሚጥስና መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልን በማለት የሰበር አቤቱታ አቅርቧል ተጠሪ በበኩሉ የመከላከያ ሠራዊት አባላት በወታደራዊ ተከላከይ ጠበቃ እንዲታገዙ አዋጅ ቁጥር የሚፈቅደው በወታደራዊ ፍርድ ቤት በሚከሰሱበት ጊዜ ብቻ ስለሆነ ለተከሳሽ ተከላካይ ጠበቃ ለማቆም ያቀረበው ጥያቄ የህግ መሠረት የለውም በማለት መልስ ሰጥቷል አመልካች የመልስ መልስ አቅርቧል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም የበታች ፍርድ ቤቶች የሰጡት የህግ ትርጉም ተገቢ ነው ወይስ አይደለም። በርሃ በርበ ከከ ርህቪ ዌ በ ሀ የሃፀ በሚል ያስቀምጣልከዚሁ መገንዘብ የሚቻለው ይግባኝ በበታች አካል የተሰጠ የአንድ ፍርድ ቤት ውሳኔን በመቃወም ለበላይ ፍርድ ቤት አቤቱታ በማቅረብ የስር ፍርዱውሳኔ አንደገና የሚታይበትን ወይም እንዲጣራ የሚደርግበትን ወይም ሊለወጥ የሚችልበትን ሥርአት የሚያመላክት መሆኑን ነውበፍብሥሥሕቁጥር የተመለከተው ድንጋጌ ሲታይም በፍትሓ ብሔር ወይም በሌሎች ሕጎች ውስጥ በሌላ ሁኔታ እንዲፈጸም የሚያዝ ድንጋጌ ከሌለ በቀር ከሳሽ ወይም ተከሳሽ በፍትሓ ብሔር ፍርድ ቤት በተወሰነበት የመጨረሻ ፍርድ ላይ ይግባኝ ለማለት የሚችሉ መሆኑን ይደነግጋልበዚህ ድንጋጌ መሰረት የይግባኝ ትርጉም በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተከራካሪ የነበረና በተሰጠው ፍርድ ቅር የተሰኘ ወገን ይህንኑ ቅሬታውን ለበላይ ወይም ለይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት አቅርቦ የበታች ፍርድ ቤት የሰጠውን ፍርድ እንዲሻሻልእንዲለውጥ ወይም በጠቅላላው ውድቅ እንዲሆንና ዳኝነቱ ለእሱ እንዲሰጠው ለመጠየቅ የሚያስችል ሥርዓት ነው በፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር ደግሞ የይግባኝ ስልጣን ያላቸው ፍርድ ቤቶች ተመልክተዋልበሌላ በኩል አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌ ስለንግድ ምልክት ምዝገባ ፅቤቱ በሰጠው የመጨረሻ ውሳኔ ላይ ቅሬታ ያለው ማንኛውም ሰው ቅሬታውን ስልጣን ላለው ፍርድ ቤት ማቅረብ ይችላል ብሉ ሲያስቀምጥ የመጨረሻ ውሳኔ የሚለው ሐረግ አቀራረፁና ይዘቱ የሚያሳየው በጉዳዩ ላይ ይግባኝ የሚቀርብበት መሆኑን እንጂ ቀጥታ ክስ የሚቀርብበት አለመሆኑን መገንዘብ የሚቻል መሆኑን ነውእንዲሁም አመልካች የተቋቋመው አእምራዊ ንብረትን የሚገዙ ብሔራዊ ሕጎችን የሚያስፈፅም ወይም ተፈጻሚነታቸውን የሚከታተል እንዲሁም አስፈላጊውን አቅም በመገንባት ቀልጣፋና ውጤታማ አገልግሎት የሚሰጥ መንግስታዊ አካል ማቋቋም በማስፈለጉ መሆኑን አዋጅ ቁጥር በመግቢያው ያስቀመጠው ጉዳይ ሲሆን የዚሁ አዋጅ አንቀፅ ደግሞ አእምሯዊ ንብረት እና ፓተንት የሚሉትን ቃላት ትርጉም አስቀምጧልበዚህም መሰረት አእምሯዊ ንብረት ማለት የሰው ልጅ አእምሮ ውጤት በሆኑ የፈጠራ ሥራዎች ላይ ያለ ሕጋዊ መብት ሲሆን ፓተንትንየንግድ ምልክትንየምስክር ወረቀትንና ኮፒ ራይትን እንደሚጨምር በአዋጁ አንቀፅ ገድንጋጌ የተቀመጠ ሲሆን ፓተንት ማለት ደግሞ የፈጠራ ስራን ለማስጠበቅ የሚሰጥ መብት ሲሆን በፈጠራበአነስተኛ ፈጠራና በኢንዲስትሪያዊ ንድፍ አዋጅ ቁጥር መሰረት በፈጠራበአነስተኛ ፈጠራና በኢንዱስትሪያዊ ንድፍ የሚሰጠውን የአስገቢ ፓተንትየግልጋሎት ሞዴል ምስክር ወረቀትና የኢንዱስትሪያዊ ንድፍ የምዝገባ የምስክር ወረቀትን እንደሚጨምር በአንቀጽ ስር በግልፅ ሰፍሮ እናገኛልይህ መስሪያ ቤት ከሚያስፈጽማቸው ሕጎች መካከል አዋጅ ቁጥር አንዱ ሲሆን በዚህ አዋጅ አንቀፅ እና ድንጋጌዎች ሲታዩም በአዋጁ በሚገዙ ጉዳዮች ላይ የሚነሱ ቅሬታዎችን የመመልከት ስልጣን የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ስልጣን ስለመሆኑ በግልፅ ያሳያሉበሌላ በኩል የፈጠራየአሰነስተኛ ፈጠራና የኢንዱስትሪያዊ ንድፍ አዋጅ ቁጥር ስር የይግባኝ ሰልጣኑ የማዕከላዊ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ስልጣን ስለመሆኑ አንቀፅ እና ድንጋጌዎች በአንድ ላይ ሲነበቡ የሚያሳዩት ጉዳይ መሆኑን መገንዘብ የሚቻል ሁኖ አግኝተናልአነዚህ ሕጎች በአመልካች መስሪያ ቤት ይፈጸማሉ ተብለው ከተጠቀሱት ሕጎች መካከል ውስጥ ሲሆን አመልካች መስሪያ ቤት በሚሰጠው ውሳኔ ይግባኙ የሚቀርበው በግልፅ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት መሆኑን ያሳያሉ ከላይ እንደተገለጸው አመልካች መስሪያ ቤትን ያቋቋመው አዋጅ ቁጥር መስሪያ ቤቱን ለማቋቋም ያስፈለገበትን አእምራዊ ንብረትን የሚገዙ ብሔራዊ ሕጎችን የሚያስፈፅም ወይም ተፈጻሚነታቸውን የሚከታተል አካል ማቋቋም በማስፈለጉ መሆኑን በግልጽ ያስፈረ ሲሆን ይህ ምክንያት አመልካች መስሪያ ቤት ተመሳሳይ የአእምሯዊ ንብረት ጉዳዮችን ለማስተናገድ ስልጣን የተሰጠው አካል ከመሆኑ ተዳምሮ ሲታይ ጽቤቱ የሚሰጣቸው ውሳኔዎች በተለያዩ ፍርድ ቤቶች ይታያሉወይም በተወሰኑት ይግባኝበተወሰኑት ደግሞ ቀጥታ ክስ ይቀርብባቸዋል ብሎ መደምደም የአመልካች መስሪያ ቤትን ሥልጣንና ተግባር ውጤት ያለው ማድረግ ያስችላል ተብሎ የማይታሰብ መሆኑን አመልካች መስሪያ ቤት የሚያስፈጽማቸው ሕጎች አውደ ንባብ ርዐበጨአህሟ ብፔጩፎጪክበ የሚያስገነዝበን ጉዳይ ነውበመሆኑም አመልካች መስሪያ ቤት በሕጉ በተሰጠው ስልጣን መሰረት በሚሰጣቸው ውሳኔዎች ቅሬታ ያለው ወገን በሕግ የተሰጠው መብት ይግባኝ ማቅረብ እንጂ ቀጥታ ክስ መመስረት አይደለምበሕጉ የተዘረጋው ሥርዓት ይግባኝ ከሆነ በፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር ሮ እና አግባብነት ባለቸው የፍትሓ ብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ድንጋጌዎች መሰረት በጉዳዩ ላይ የይግባኝ ሥልጣን ያለው ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነውሲጠቃለልም የአዋጅ ቁጥር አንቀፅ እና ድንጋጌዎች ጣምራ ንባብ ከይግባኝ ትርጉምና አመልካች መስሪያ ቤት ከተቋቋመበት አላማና አመልካች መስሪያ ቤት የሚያስፈፅማቸው ከአዋጅ ቁጥር ውጪ ያሉት ሌሎች ተዛማጅነት ያላቸው ሕጎች ከዘረጉት የይግባኝ አቀራረብ ሥርኣት አንጻር ሲታይ በንግድ ምልክት ምዝገባ ጉዳይ ላይ አመልካች መስሪያ ቤት በሚሰጠው ውሳኔ ቅሬታ ያለው ወገን ያለው መብት በይግባኝ ሥርዓት የሚከበር እንጂ በቀጥታ ክስ የሚስተናገድ አለመሆኑንይግባኙ መቅረብ ያለበት ደግሞ ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነውከላይ የተመለከተው የሕግ ትንታኔ ይህ ችሉት በሰመቁጥር በቀረበው ተመሳሳይ የሕግ ጥያቄ ላይ የተሰጠ ሲሆን ይህ የሕግ ትርጉም ደግሞ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት በየትኛውም አርከን የሚገኝ ፍርድ ቤትን የሚያስገድድ ነውበመሆኑም በሕጉ አግባብ እስካልተለወጠ ድረስ ለዚህ ጉዳይም ተፈፃሚነት ያለው ሁኖ አግኝናልበዚህም መሰረት የፍርድ ቤት የስረ ነገር ሥልጣን በተከራካሪ ወገኖች ባይቀርብም በፍርድ ቤቱ አነሳሽነትም መነሳትና ቀድሞ እልባት ማግኘት ያለበት ነጥብ ስለመሆኑ ከፍብሥሥሕቁጥር እና ለ ድንጋጌዎች ይዘት የምንገነዘበው ጉዳይ ነው ስለሆነም የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ጉዳዩን በቀጥታ ክስ በማየት ማስተናገዱም ሆነ ይህንኑ ስህተት ሳያርሙ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤቶችም በፍሬ ጉዳዩ ላይ የበኩላቸውን ውሳኔ መስጠታቸው ይህ ችሎት በሰመቁጥር ከሰጠው አስገዳጅ የሕግ ትርጉም አንፃር ሲታይ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ሁኖ አግኝተናልበዚህም መሰረት ተከታዩን ወስነናል ው ኔ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሐምሌ ቀን ዓምየፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁጥር ጥቅምት ቀን ዓም እንዲሁም በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ነሐሴ ቀን ዓም የተሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሸረዋል የንግድ ምልክት ምዝገባ አቤቱታ ላይ አመልካች በሚሰጠው የመጨረሻ ውሳኔ ቅሬታ ያለው ወገን ያለው መብት ይግባኝ ለፌዴራል ከፍተኛ ማቅረብ አንጂ ቀጥታ ክስ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ማቅረብ አይደለም ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች መሥፍን ዕቁበዮናስ አማረ አሞኘ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሣ አዳነ ንጉሴ አመልካቾች አፍሪካ ኢንሹራንስ አማ አቶ ብርፃነኑ ታደሰ ቀረቡ ተጠሪ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ነፈጅ አቶ አዲሱ ዱሬሳ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት የቀረበው አመልካች የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በፍትሐብሔር መዝገብ ቁጥር መስከረም ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔና የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት የፍብሔር ይግባኝ ችሎት በይግባኝ መዝገብ ቁጥር መጋቢት ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ችሎት ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ያቀረበውን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ጉዳዩ ለብድር ውል የተሰጠ የገንዘብ ዋስትና ሰነድ የሚያስከትለውን ኃላፊነት የሚመለከት ነው ክርክሩ በመጀመሪያ የታየው በፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ነው በፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ተጠሪ ከሳሽ በዚህ ክርክር ተሳታፊ ያልሆነው አቶ መሐመድ አብደላ አንደኛ ተከሳሽ አመልካች ሁለተኛ ተከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል ከሳሽ ተጠሪ ለሥር ፍቤት ታህሳስ ቀን ዓም ባቀረበው የክስ ማመልከቻ ሁለተኛ ተከሳሽ አመልካች ደንበኛ አንደኛ ተከሳሽ አቶ መሐመድ አብደላ ከከሳሽ ድርጅት የወሰደውንና መጠኑ ብር አንድ ሚሊዮን ዘጠኝ መቶ ሰላሳ ሺህ ስድሳ ስድስት ብር ከስድሳ ሳንቲም የብድር ገንዘብ አልከፈለም ሁለተኛ ተከሳሽ አንደኛ ተከሳሽ በብድር የወስደውን ገንዘብ የማይከፍል ከሆነ እሱ እስከ ብር አንድ ሚሊዮን ሥድስት መቶ ሺህ ብር የሚከፍል መሆኑን በቁጥር ሃዮ በማረጋገጥ ያለቅድመ ሁኔታ የሚከፈል የዋስትና የግዴታ ሰነድ ሰጥቶኛል አንደኛ ተከሳሽ አዳውን በብድር ውሉ መሰረት አልከፈለም ሁለተኛ ተከሳሽ በሰጠው የዋስትና ግዴታ መሰረት አንደኛ ተከሳሽ ያልከፈለውን ብድር ዕዳ እንዲከፍለኝ ብጠይቀው ለመክፈል ፈቃደኛ አልሆነም ስለዚህ ሁለተኛ ተከሳሽ ለብድሩ አከፋፈል በሰጠው ያለቅድመ ሁኔታ የሚከፈል የዋስትና ግዴታ መሰረት አንደኛው ተከሳሽ ያልከፈለውን የብድር ገንዘብ ዕዳው ተከፍሎ አስከሚለቅ ድረስ ከሚታሰብ ፐርሰንት ወለድና በዚህ ክስ ምክንያት ተከሳሽ ያወጣውን ወጪ ጨምሮ ተከሳሽ እንዲከፍል ይወሰንልኝ በማለት ክስ አቅርቧል ከሳሽ ክሱን ያስረዱልኛል የሚላቸውን የሰነድ ማስረጃዎችና የማስረጃ ዝርዝር መግለጫ ከክሱ ጋር በማያያዝ ያቀረበ መሆኑን የሥር ፍቤት በውሳኔው አስፍሯል ሁለተኛ ተከሳሽ አመልካች መቃወሚያና መከላከያ መልስ ለሥር ፍሃቤት አቅርቧል ሁለተኛ ተከሳሽ የተቋቋመው ለንብረት ለሰው አካልና ህይወት ለኃላፊነት የመድን ዋስትና ለመስጠት ነው የተከሳሽ ባለ አክሲዮኖችና የአስተዳደር ቦርዱ በማያውቁት ሁፄታ ከመድን ሥራ ውጭ ተበዳሪውን ዕዳ ለመክፈል የተሰጠው ዋስትና ግዴታ ሰነድ ከሁለተኛ ተከሳሽ መመስረቻ ጽሁፍ መተዳደሪያ ደንብ ስለ መድን ሥራ ፈቃድ የወጣውን አዋጅ ቁጥር እና በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከተደነገገው ውጭና ሁለተኛ ተከሳሽ ከተቋቋመበት መሰረታዊ ዓላማ ውጭ የሆነ ተግባር ነው ሁለተኛ ተከሳሽ ተራ የመድን ሽፋን ሰጭ የኢንሹራንስ ድርጅት ነው የገንዘብ ዋስትና ሰነድ በተለይም ያለ ቅድመ ሁኔታ የሚከፈል የዋስትና ሰነድ ለዚሁ ተግባር በተቋቋመ ልዩ የዋስትና ኩባንያ የሚሰጥ እንጂ በተራ መድን ድርጅት ሚሰጥ የዋስትና ሰነድ አይደለም ከሳሽ ይህንን እያወቀ ወይም ማወቅ ሲገባው የፈጸመው ተግባር ህገወጥ ነው ስለሆነም ከሳሽ ላቀረበው ክስ ሁለተኛ ተከሳሽ በኃላፊነት የሚጠየቅበት ከውል ወይም ከህግ የመነጨ ኃላፊነት የሌለበት በመሆኑ ከሳሽ ሁለተኛ ተከሳሽን የሚከስበት ምክንያት የለም የሁለተኛ ተከሳሽ ዋና ሥራ አስኪያጅ የገንዘብ ዋስትና ሰነድ አንድፈርም ልዩና ግልጽ የሆነ ሥልጣን አልተሰጠውም ከሳሽ ሥልጣን የሌለው መሆኑን እያወቀ ዋና ስራ አስኪያጁ የፈረመውን የገንዘብ ዋስትና ሰነድ በመቀበል የፈጸመው ተግባር ከጅምሩ ሕጋዊ ውጤት የሌለውና ፍርስ በመሆነ ከሳሽ ተከሳሽን የሚከስበት ምክንያት የለም በኢንሹራንስ ውል ምክንያት የሚቀርብ ማንኛውም ክስ ሊጠየቅ የሚችለው ጉዳቱ ከደረሰበት ጊዜ ጀምሮ በሁለት ዓመት ውስጥ ብቻ መሆኑ በንግድ ህጉ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በግልጽ ተደንግጓል ከሳሽ ክሱን ያቀረበው ሁለት ዓመት ካለፈ በላ በመሆኑ ክሱ በይርጋ ቀሪ ይሆናል የሁለተኛ ተከሳሽ ዋና ሥራ አስኪያጅ ለከሳሽ ዋስትና ሰነድ ሰጥቷል የሚባል ቢሆን የዋስትና ሰነዱ የፍታብሔር ህግ ቁጥር ሀ እና የፍታብሔር ህግ ቁጥር ለ በሚደነግጉት መሰረት በሁለት ምስክሮች ያልተፈረመ በመሆኑ በህግ ፊት ውጤት የሌለውና ፈራሽ ነው ከሳሽ አንደኛ ተከሳሽ በክሱ የተጠቀሰውን ገንዘብ ተበድሮ የወሰደ መሆኑን የሚያሳይ ማስረጃ አላቀረበም ከሳሽ ተበዳሪው አንደኛ ተከሳሽ ምን ያህል እንደከፈለና ምን ያህል ዕዳ አንደሚፈለግበት የሒሳብ መግለጫ አላቀረበም የከሳሽ ክስ የህግ መሰረት የሌለው በመሆኑ ክሱ ውድቅ ይደረግልኝ በማለት መልስ ሰጥቷል የከፍተኛ ፍቤት አንደኛ ተከሳሽ ዕዳውን ያልካደ በመሆኑ የብድር ገንዘቡን የመክፈል ኃላፊነት አለበት ሁለተኛ ተከሳሽ ከወሰደው የብድር ገንዘብ እስከ ብር አንድ ሚሊዮን ስድስት መቶ ሺህ ብር ለመክፈል የዋስትና ሰነድ ሰጥቷል ሁለተኛ ተከሳሽ ዋስትና ሰነዱ ከመጀመሪያው ፈራሽና በህግ ፊት ውጤት የሌለው ነው በማለት ያነሳቸው ክርክሮች የህግ ድጋፍ የላቸውም ከሳሽ ሁለተኛ ተከሳሽ በሰጠው የዋስትና ግዴታ ሰነድ መሰረት ገንዘቡን እንዲከፍለው መጋቢት ቀን ዓም እና ጥቅምት ቀን ዓም ማስጠንቀቂያ የሰጠ መሆኑን ስላስረዳ ክሱ በይርጋ ቀሪ አይሆንም የወለድ መጠኑም በብሄፄራዊ ባንክ የወጣውን የወለድ ተመን መሰረት ያደረገ በመሆኑ ሁለተኛው ተከሳሽ ያቀረበው ክርክር ተገቢ አይደለም ሁለተኛ ተከሳሽ አንደኛ ተከሳሽ ከከሳሽ ወስዶ ካልከፈለውና ክስ ከቀረበበት የብድር ገንዘብ ውስጥ ብር አንድ ሚሊዮን ሥድስት መቶ ሺህ ብር የመክፈል ኃላፊነት አለበት በማለት ውሳኔ ሰጥቷል አመልካች ከፍተኛ ፍቤት በሰጠው ውሳኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት የፍታብሄር ይግባኝ ችሎት አቅርቧል የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት የፍታብሄር ይግባኝ ሰሚ ችሎት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት የሰጠውን ውሳኔ አጽንቶታል አመልካች ለዚህ ችሎት የሰበር አቤቱታ ያቀረበው የከፍተኛው ፍቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሎት የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ነው አመልካች በስር ፍቤት ያቀረባቸውን መከራከሪያዎች በሰበር አቤቱታው በመዘርዘር አቅርቧል መጋቢት ቀን ዓም በተጻፈ የሰበር ማመልከቻ አመልካች የገንዘብ ዋስትና የግዴታ ሰነድ መስጠት በአመልካች መመስረቻ ጽሁፍ በመተዳደሪያ ደንቡ ስለ መድን ንግድ ሥራ ፈቃድ በወጣው አዋጅ ቁጥር ድንጋጌዎች ከተፈቀደው ውጭ የሆነ ተግባር ነው አመልካች ለተጠሪ የሰጠው የዋስትና ሰነድ ህገ ወጥና ምንም አይነት ተጠያቂነት እንደማያስከትል በመዘርዘር ያቀረብኩትን ክርክር የስር ፍቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሎት በማለፍ መወሰናቸው መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው የአመልካች ዋና ስራ አስኪያጅ በድርጅቱ መተዳደሪያ ደንብና በንግድ ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ የተዘረዘሩትን የአስተዳደር ተግባራትን ከማከናወን ውጭ ሌሎች ልዩ ተግባራትን ማከናወን እንደማይችል ተመልክቷል የአመልካች ዋና ሥራ አስኪያጅ የገንዘብ ዋስትና ሰነድ እንዲፈርም በንግድ ህግ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ልዩና ግልጽ የሆነ ሥልጣን አልተሰጠውም የድርጅቱ ማኔጂንግ ዳይሬክተር የሰጠው የገንዘብ ዋስትና ሰነድ የዋስትና ውል መያዥያ ውል የመዋዋል ሥልጣን የሌለው በመሆኑ ውሉ ከጅምሩ ህጋዊ ውጤት የሌለውና ፍርስ ነው የስር ፍቤት አመልካች የሰጠው የዋስትና ሰነድ ነው በማለት በተመሳሳይ ጉዳይ ሌሎች ችሎቶች የኢንሹራንስ ፖሊሲ ነው በማለት ከሰጡት የህግ ትርጉም የተለየ የህግ ትርጉም ሰጥቷል የዋስትና ሰነዱ የኢንሹራንስ ፖሊሲ ነው የሚባል ከሆነ የስር ፍርድ ቤት አመልካች ያቀረበውን የሁለት ዓመት የይርጋ መከራከሪያ ውድቅ ማድረጉ የህግ ስህተት ያለበት ነው በአመልካች የተሰጠው የዋስትና ሰነድ በህግ የተደነገገውን ፎርም የማያሟላ በመሆኑ በህግ ፊት ውጤት የሌለውና ፈራሽ ነው በማለት ያቀረብኩትን ክርክር ህጉን በተሳሳተ መንገድ በመተርጐም የታለፈ በመሆኑ በሰበር ታይቶ ሊታረም ይገባዋል አመልካች የዋስትና ሰነዱን የሰጠው በተጠሪና ብድሩን በወሰደው በስር ፍቤት አንደኛ ተከሳሽ የነበረው መሐመድ በክሱ የተጠቀሰውን ገንዘብ ተበድሮ ከመውሰዱ በፊት ነው በአመልካችና በተበዳሪው መካከል የብድር ውል ከመፈረሙ በፊት የወጣ የገንዘብ ዋስትና የግዴታ ሰነድ ህጋዊ ውጤት የሚኖረውና አመልካችን የሚያስገድድ አይደለም በማለት ያቀረብኩት ክርክር መታለፉ መሰረታዊ ህግ ስህተት ያለበት ነው የስር ፍቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሎት የሰጡት ውሳኔ ከላይ የዘረዘርናቸው ተደራራቢ መሰረታዊ የህግ ስህተቶች የተፈጸሙበት በመሆነ በሰበር ታይቶ እንዲሻርልኝ በማለት አመልክቷል አመልካች መጋቢት ቀን ዓም ጽፎ ላቀረበው የሰበር ማመልከቻ ተጠሪ ጥር ቀን ዓም ጽፎ ባቀረበው መልስ የአመልካች መመስረቻ ጽሁፍ አንቀጽ አመልካች የተቋቋመው ከሌሎች ስራዎች በተጨማሪ አጠቃላይ መድን ሥራና የረዥም ጊዜ መድን ዋስትና ለመስጠት እንደሆነ ይገለጻል አመልካች በህግ ያልተከለከሉ ሁሉንም የመድን ስራዎች ለመስራት ይቻላል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ኢንሹራንስ ድርጅቶች ስለሚሰሩት አጠቃላይ የመድን ስራና የረዥም ጊዜ የመድን ዋስትና ሪፖርት የሚያደርጉበትን ለመወሰን ባወጣው መመሪያ የገንዘብ ዕዳ ለመክፈል የሚሰጥ ዋስትና በጠቅላላ የመድን ስራ ዘርፍ ውስጥ ከሚካተቱት ተግባራት አንደኛው አንደሆነ ይገለፃል ለገንዘብ ዕዳ የሚሰጥ ዋስትና አንዱ የመድን አገልግሎት መሆኑ ለጽንሰ ሀሳቡ በህግ መዝገበ ቃላት የተሰጠው ትርጉም ያሳያል ከዚህ በተጨማሪ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ ቁጥር እና ለገንዘብ ዕዳ የሚሰጥ ዋስትና በመድን ድርጅቶች የሚሰራ ተግባር እንደነበር በመግለጽ ትርጉም ሰጥቶበታል የአመልካች ድርጅት መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ አመልካች የተቋቋመው በአጠቃላይ የመድን ሥራና የረዥም ጊዜ መድን ዋስትና ከመስጠት በተጨማሪ ለኢንቨስትመንት አመች በሆኑ ሌሎች ሥራዎችን መስራትና እነዚህን የንግድ ዓላማ ለመተግበር በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ የሚያግዝ ማንኛውንም የንግድ ሥራ እንደሚሰራ የሚያረጋግጥ በመሆኑ አመልካች የገንዘብ ዋስትና የግዴታ ሰነድ መስጠት ይችላል አመልካች ክሱ በሁለት ዓመት ይርጋ ቀሪ ይሆናል በማለት ያቀረቡትን መከራከሪያ የስር ፍቤት ውድቅ ማድረጉ ተገቢ ነው ተጠሪ አመልካች የሰጠውን የብድር ክፍያ የዋስትና ግዴታ ሰነድ የኢንሹራንስ ፖሊሲ ወይም የሚተላለፉ ገንዘብ ሰነድ ነው በማለት ክስ አላቀረበም ስለዚህ የይርጋው ጊዜ የሚታሰበው በፍታብሄር ህግ ቁጥር በተደነገገው መሰረት በመሆኑ ክሱ በይርጋ አይታደግም አመልካች የዋስትና ሰነዱ በህግ የተደነገገውን ፎርም የማያሟላ በመሆኑ በህግ ፊት ውጤት የሌለው ነው ያለው አግባብነት የለውም የዋስትና ሰነዱ በፍታብሄር ህግ ቁጥር በፍታብሄር ህግ ቁጥር እና በፍታብሔር ህግ ቁጥር የተደነገገውን ፎርም ያሟላል አመልካች የዋስትና ሰነዱን የሰጠው በተጠሪና ብድሩን በወሰደው በስር አንደኛ ተከሳሽ በክሱ የተጠቀሰውን ገንዘብ ተበድሮ ከመውሰዱ በፊት ስለሆነ ህጋዊ ውጤት የለውም በማለት ያቀረበው ክርክር የህግ ድጋፍ የለውም የአመልካች ዋና ስራ አስኪያጅ የገንዘብ ዋስትና ሰነድ የመፈረም ሥልጣን አለው የአመልካች ዋና ስራ አስኪያጅ በንግድ ህጉ አንቀጽ እና አንቀጽ የገንዘብ ዋስትና ሰነድ የመስጠት ስልጣን ያለው ስለመሆኑ የሚደነግጉ በመሆኑ የአመልካች ክርክር የህግ ድጋፍ የለውም የአመልካች ስራ አስኪያጅ የዋስትና ሰነድ የመፈረም ሥልጣን የለውም የሚባል ቢሆን አመልካች የፍታብሔር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ በሚደነግገው መሰረት በሁለት ዓመት የውል ይፍረስልኝ ጥያቄ ያላቀረበ በመሆኑ በሰበር ያቀረበው ክርክር ተቀባይነት ለውም በአጠቃላይ አመልካች በስር ፍቤት መከራከሪያ አድርጎ ያቀረበው ክርክር የህግ መሰረት የሌለው በመሆኑ ውድቅ መደረጉ ተገቢ ነው ስለሆነም የሰበር ችሎት የስር ፍቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሎት የሰጠውን ውሳኔ በማጽናት እንዲያሰናብተኝ በማለት ተከራክሯል አመልካች በሰበር አቤቱታው ያነሳቸውን ነጥቦች በማጠናከርና ጥር ቀን ዓም የተፃፈ አምስት ገጽ የመልስ መልስ አቅርቧል ከስር የክርክሩ አመጣጥና ግራ ቀኙ በሰበር ያቀረቡት ክርክር ይዘት ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው በዚህ መዝገብ ግራ ቀኙ የሚከራከሩባቸው ጉዳዮች ይህ ሰበር ችሎት በሰበር መቁ አስገዳጅ የህግ ትርጉም የሰጠባቸው ናቸው በዚህ መዝገብ አመልካችና ተጠሪ ያቀረቧቸው ክርክሮች ውሳኔ ሊያገኙ የሚገባቸው የህግ ጭብጦች የሚከተሉት ናቸው አመልካች የገንዘብ ዋስትና የግዴታ ሰነድ መስጠቱ አመልካቹ የኢንሹራንስ ኩባንያ ከተፈቀደለት ከተቋቋመበትና ህጋዊ ህልውና አግኝቶ ከተመዘገበበት የንግድ ዓላማ ውጭ የተፈፀመ ተግባር በመሆኑ በህግ ተጠያቂ ልሆን አይገባኝም በማለት ያቀረበው ክርክር የህግ መሰረት አለው ወይስ የለውም። ከ ዐሀህ ዐ ከፀ ጠፀበበከ ሊሻር የሚችል ስለመሆኑ የተስማሙ እንደሆነ በማለት ይደነግጋል ሆኖም በእንደዚህ ዓይነት መልኩ የተስማሙ ስለመሆኑ የቀረበ ክርክር የሌለ እና አመልካች በቅሬታው ላይ ያነሳው በጠቅላላ ጉባኤ ማንሳት አንደሚቻል በመመስረቻ ጽሑፉ ተመልክቷል የሚል ሲሆን ይፄ ማለት ደግሞ በንግድ ህግ ቁ ስር የተመለከተውን የሚያሟላ ባለመሆኑ ተቀባይነት የለውም ብለናል በዚሁ መሰረት አመልካቾች ተጠሪን ከምስራአስኪያጅነት ለማንሳት ያቀረቡት በቂ ምክንያት ያለመኖሩን በበታች ፍርድ ቤት በፍሬነገር የተረጋገጠ ከመሆኑም በላይ በክርክር ሂደት ግልጽ የሆነው ደግሞ ግራቀኙ የሚያስተዳድሩት ድርጅት እንደማንኛውም ተቀጣሪ ስራ አስኪያጅ ሳይሆን በውርስ የተላለፈላቸውና አመልካቾች በአንድ ወገን በመሆን ተጠሪ ደግሞ በሌላ ወገን በመሆን የተለያዩ ፍላጎቶች በመከሰታቸው የተጠሪ ከምስራአስኪያጅነት አለመነሳት በአግባቡ መሆኑን የሚያጠናክር ነጥብ ነው ባጠቃላይ የአሁን ተጠሪ ከምክትል ስራአስኪያጅነት የተነሳው ያለአግባብ ነው በማለት የበታች ፍርድ ቤቶች ጉዳዩን ተመልክተው ወደ ስራው ይመለስ በማለት የሰጡት ውሳኔ በአግባቡና የተፈጸመ መሰረታዊ የህግ ስህተት የለም ብለናል በመሆኑም ቀጥሎ የተመለከተውን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ የፌከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝ ቁ ህዳር ቀን ዓም በዋለው ችሎት እና የፌየመጀደፍርድ ቤት በመዝቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጡት ውሳኔ በፍሥሥህግ ቁ መሰረት ጸንቷል የአሁን ተጠሪ ከምክትል ስራአስኪያጅነቱ የሚሻርበት ህጋዊ ምክንያት የለም ብለናል በዚህ ችሎት በግራ ቀኙ ለደረሰው ወጪና ኪሳራ የየራሳቸዉን ይቻሉ ብለናል በዚህ ችሎት ጥር ቀን ዓም በዋለው ችሉሎት የተሰጠው የዕግድ ትዕዛዝ ተነስቷል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ትሀ ንብረተ የሰመቁ ህዳር ቀን ዓም ዳኞች ሐጐስ ወልዱ አልማው ወሌ አሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሣ አዳነ ንጉሴ አመልካች አቶ ጀማል አማን ቀረቡ ተጠሪ ወሮ ተዋበች ፈረዴ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍ ር ድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት ያቀረበውን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ክርክሩ የእርሻ መሬት ይዞታና የመጠቀም መብትን የሚመለከት ነወዐ ጉዳዩ በመጀመሪያ የታየው በአርሲ ዞን የጉፋ ወረዳ ፍርድ ቤት ነው በወረዳው ፍርድ ቤት ተጠሪ ከሣሽ አመልካች ተከሣሽ በመሆን ተከራክረዋል ተጠሪ ብር አንድ ሺህ ፃያ ብር ተበድሬ በወለድ አግድ ሶስት ቀርጥ የሚሆን መሬት ህዳር ዐ ቀን ዓም በተፃፈ ውል ሰጥቸዋለሁ መሬቱን እንዲለቅልኝ ብጠይቀው እንቢተኛ ስለሆነ በፍርድ ተገድዶ ይልቀቅልኝ በማለት ክስ አቅርበዋል አመልካች መሬቱን ብር ዐዐ ተቀብላ ከሰጠችኝ በኋላ በገንዘቡ ችግሯን ከተወጣች በኋላ መሬቱን እንዲለቅላት መጠየቁ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው የወረዳው ፍርድ ቤት አመልካች ተጠሪ ከሰጠችው ሶስት ቀረጥ መሬት አንድ ቀርጥ መሬት ብቻ ለተጠሪ ይልቀቅላት በማለት ወስኗል ተጠሪ በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ በአርሲ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርቧል የአርሲ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በላ ውሉ ለህግ ተቃራኒ በመሆኑ ህጋዊ ውጤት የለውም አመልካች ተጠሪ መሬት ላይ የሰራውን ቤት አንስቶ መሬቱን ለተጠሪ ያስረክብ በማለት የወረዳውን ፍርድ ቤት ውሣኔ በመሻር ወስኗል አመልካች በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርበዋል ይግባኝ ሰሚው ችሉት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ የአርሲ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ ሽሮታል ተጠሪ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት መሆኑን በመግለፅ የሰበር አቤቱታ ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት የሰበር አቤቱታ አቅርባለች የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ ይግባኝ ሰሚው ችሎት የሰጠውን ውሣኔ በመሻር የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ አፅንቶታል ግንቦት ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ መሬቱን ይዞ አስራ አንድ ዓመት እንደቆየና የተጠሪ ክስ በይርጋ የሚታገድ ሆኖ እያለ መሬቱን እንድለቅ መወሰኑ ስህተት አለበት ግምቱ ብር ሄቁምሣ ሺህ ብር የሚያወጣ ባህር ዛፍ ተክየበት እያለ እንድለቅ መወሰኑ ተገቢ አይደለም ስለዚህ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ሰበር ችሎት ፍርድ ቤት ውሣኔ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት አመልክቷል ተጠሪ አመልካች መሬቱን የያዘው በውል ነው ስለዚህ ይርጋን መከራከሪያ ማድረጉ ተገቢ አይደለም አመልካች ብር ዐዐ አንድ ሺህ ሣያ ብር ስለከፈለ መሬቱን ይዞ የሚቆይበትና የእኔን የመሬት ባለይዞታነትና ተጠቃሚነት መብት የሚያሳጣበት ምክንያት የለም ስለዚህ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት የሰጠው ውሣኔ የክልሉ አዋጅ ቁጥር ዐ ድንጋጌዎችን መሠረት ያደረገና የህግ ስህተት የሌለበት ነው በማለት መልስ ሰጥተዋል አመልካች የፍታብሔር ህግ ቁጥር እና በመጥቀስ ክሱ በይርጋ ይታገዳል የሚል የመልስ መልስ አቅርቧል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ ተገቢ ነው ። የሚለውን ነጥብ በግራቀኙ ማስረጃ በማጣራት አንደዚሁም ከሌላ የመንግስት አካልም ተጨማሪ ማስረጃ መቀበል አስፈላጊ ከሆነም ይፄው ስርአት ተፈፅሞ የተያዘው ጉዳይ አልባት ማግኘት ሲገባው መሰረታዊ የማስረጃ አቀባበልና ምዘና ስርአት ባልተከተለ መልኩ የተሰጠው ውሣኔ አግባብነት የሌለውና መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ነው ብለናል በመሆኑም ቀጥሎ የተመለከተውን ውሣኔ ሰጥተናል ውሣኔ የአማራ ብሔክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍቤት የሰበር ሰሚ ችሎት የመዝቁ ሚያዝያ ቀን ዓም በዋለው ችሉሎትየክልሉ ጠቅላይ ፍቤት በመዝቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የደቡብ ጎንደር መስተዳደር ዞን ከፍተኛ ፍቤት በመዝቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት እና የፎገራ ወረዳ ፍቤት መዝቁጥር ባልተጠቀሰ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጡት ውሣኔ በፍብሥሥሕግ ቁ መሰረት ተሽራል ተጠሪዎች ለክርክሩ ምክንያት በሆነው የእርሻ መሬት ላይ የይዞታ ማረጋገጫ በመያዛቸው ብቻ ሊስተባበል አይችልም በማለት የቀረበውን ክስ ውድቅ ማድረጋቸው አግባብነት ያለው አካፄድ አይደለም ብለናል በመሆኑም የፎገራ ወረዳ ፍቤት ግራቀኙ አከራካሪ በሆነው የእርሻ መሬት ላይ ያላቸውን ማስረጃ መስማትና ሌሎች ተገቢ ናቸው የሚለውን ተጨማሪ ማስረጃዎች ከሚመለከተው የመንግስት አካል በማጣራት ተገቢውን ውሣኔ እንዲሰጥበት በፍብሥሥሕግ ቁ መሰረት መልሰንለታል በዚህ ችሎት በተደረገው ክርክር በግራቀኙ ለደረሰው ወጪና ኪሣራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሐአ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች ሓጎስ ወልዱ ተሻገር ገሥላሴ አልማዉ ወሌ ዓሊ መሐመድ አዳነ ንጉሴ አመልካቾች አቶ እንዳለ ወርቅነህ አልቀረቡም ወሮ ብዙነሽ ሰንበቶ አልቀረቡም አቶ ኪዳኑ ቦቦ ቀረቡ አቶ ተስፋዬ ፈይሳ አልቀረቡም ወሮ በላይነሽ ታደሰ አልቀረቡም ወሮ ዙፋን ታደሰ አልቀረቡም ተጠሪ አቶ ተሸለ ቱቾ አልቀረቡም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቅድሚያ ግዥ መብት ጥያቄ የሚስተናገድበትን የሕግ አግባብ የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረውም የአሁኑ ተጠሪ በጉቶ ጊዳ ወረዳ ፍቤት በአመልካች ላይ በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም የአሁኑ ኛ እና ኛ አመልካች ስድስት ክፍል ቤቶች የካርታ ቁጥሩ አንቀፅ የሆነውን በነቀምቴ ከተማ በዳርጌ አስተዳደር ክፍል ውስጥ የሚገኘውን በዚህ ሰበር ችሎት ከተራ ቁጥር ሶስት እስከ ተራ ቁጥር ስድስት ለተጠቀሱት በብር ሶስት መቶ ስልሳ ሺህ ሽጠው ስም በማዛዋወር ላይ እንዳሉ ሰምተው ከነቀምት ከተማ አስተዳደር ላይ አጣርተው ይህን ቤት ለመግዛት ቀዳሚ መብት እንዳለቸው ማመልከታቸውን ለክርክሩ ምክንያት የሆኑት ቤቶች ተጠሪ የንግድ ድርጅታቸውን ከመግዛታቸው በፊት የአሁኑ ኛ እና ኛ አመልካቾች ንብረት የነበረ ሆኖ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በእዳ ይዞ ይኸው አካል በሕግ አግባብ የሸጠላቸው መሆኑን በዚህ አግባብ በገዙት ንብረትም የባለቤትነት ማስረጃ የካርታ ቁጥር አንቀጽ በሆነው ተሰጥቷቸው ከተራ ቁጥር ሶስት እስከ ተራ ቁጥር ስድስት የተጠቀሱት አመልካቾች ከገዙት ቤት ጋር በግድግዳ በጣሪያውና በአንድ ምሰሶ ተያይዞ የተሰራ መሆኑን ይህን ቤት አሳልፎ ለሶስተኛ ወገን መሸጥ ማለት አንድን ቤት ለሁለት ከፍለው መሸጥ መሆኑንና ይህም የተጠሪን መብት የሚጎዳ መሆኑን ዘርዝረው ገዥዎች የገዙትን ዋጋ ተጠሪ ከፍለው በቀዳሚነት የመግዛት መብታቸው እንዲጠበቅላቸው ይወሰን ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው አመልካቾች ለክሱ በሰጡት መከላከያ መልስም በተጠሪና በሻጮች መካከል በቤቶቹ ላይ የጋራ መብት ስለመቋቋሙ የሚያሳይ ውል የሌለ መሆኑን የቤቱ ጣሪያና ግድግዳ አንድ ስለመሆኑ የቀረበ ማስረጃ የሌለ መሆኑን የግዥና የሽያጭ ውሉም ተመዝግቦ የባለቤትነት ማስረጃ ሊሰራ ቁጥር ስለመስጠታቸውና ተጠሪ የቅድሚ ግዥ ጥያቄ ለማቅረብ መብት የሌላቸው መሆኑን ዘርዝረው ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲሉ ተከራክረዋል የስር ፍቤትም የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማና ጉዳዩን ተገቢ ነው ባለው መንገድ ከአጣራ በኋላ ተጠሪ በፍብሕቁጥር መሰረት በቤቱ ላይ የጋራ መብት ማቋቋማቸው መረጋገጡን እንዲህ ከሆነ ደግሞ በፍብሕቁጥር እና ድንጋጌዎች መሰረት ተጠሪ በግዥ የተላለፈውን ቤት በቀዳሚነት የመግዛት መብት እንዳላቸው የሚያሳይ መሆኑን ገልፆ ተጠሪ የቤቱን ዋጋ ከፍለው ለክርክሩ ምክንያት የሆነው ቤት ይግዙ ሲል ወስኗል አመልካች በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ለምስራቅ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ ቢያቀርቡም የኸው ፍቤት ይግባኙን በፍብሥሥሕቁ መሰረት ሰርዞታል ከዚህም በኋላ አመልካቾች የሰበር አቤቱታቸውን ለክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ የበታች ፍቤቶች ውሳኔ በድምጽ ብልጫ ፀንቷል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ የበታች ፍቤቶችን ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካቾች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም ተጠሪ በቤቱ ላይ የቀዳሚነት መብት አላቸው ተብሎ በበታች ፍቤቶች የተወሰነው በቤቱ ላይ ግራ ቀኙ ያቋቋሙትን መብት አይነት መብቱ የተቋቋመበትን መንገድና ጊዜ እንዲሁም የጋራ መብት ያላቸው ሰዎች የቀዳሚነት መብት የሚኖራቸው ምን ምን ሕጋዊ ሁኔታዎች ሲሟሉ ነው የሚለውን ሕጋዊ ጥያቄዎች ተገቢውን ምልከታ ያላደረገና በክርክሩ ሂደት ከተረጋገጡት ፍሬ ነገሮች ውጪ የተሰጠ ስለመሆኑ ዘርዝረው ውሳኔው እንዲሻርላቸው ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮ ተጠሪ ለክርክሩ መነሻ የሆኑትን ቤቶች ለመግዛት የቅድሚያ መብት አለው የተባለው ባግባቡ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ አንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪም ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው በፅሁፍ በሰጡት መልስ የበታች ፍቤቶች በጉዳዩ ላይ የሰጡት ውሳኔ ስለጋራ ባለሀብቶች የተደነገጉትን የፍትሐብሔር ሕግ ድንጋጌዎችን ይዘትና መንፈስ ያገናዘበ በመሆኑ የሕግ ስህተት የለበትም በማለት ውሳኔው እንዲፀናላቸው የተከራከሩ ሲሆን አመልካቾችም የሰበር አቤቱታቸውን በማጠናከር የመልስ መልሳቸውን ሰጥተዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለ መልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን የጽሁፍ ክርክር የሰበር አቤቱታ ከቀረበበት ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው የህግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል በክርክሩ ሂደት ክስ ሊመሰርቱ የቻሉት የአሁኑ ኛ አና ኛ አመልካቾች ስድስት ክፍል ቤቶች የካርታ ቁጥሩ አንቀጽ የሆነውን በነቀምቴ ከተማ በዳርጌ አስተዳደር ክፍል ውስጥ የሚገኘውን በዚህ ሰበር ችሎት ከተራ ቁጥር ሶስት አስከ ተራ ቁጥር ስድስት ለተጠቀሱት በብር ሶስት መቶ ስልሳ ሺህ ሽጠው ስም ለማዘዋወር ላይ እንዳሉ ሰምተው ከነቀምት ከተማ አስተዳደር ላይ አጣርተው ይህንን ቤት ለመግዛት ቀዳሚ መብት እንዳለቸው በማመናቸው መሆኑን ለክርክሩ ምክንያት የሆኑት ቤቶች ተጠሪ የንግድ ድርጅታቸውን ከመግዛታቸው በፊት የአሁኑ ኛ እና ኛ አመልካቾች ንብረት የነበረ ሆኖ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በአዳ ይዞ የኸው አካል በሕግ አግባብ ለተጠሪ የሸጠላቸው መሆኑን በዚህ አግባብ በገዙት ንብረትም የባለቤትነት ማስረጃ የካርታ ቁጥር አንቀጽ በሆነው የተሰጣቸው መሆኑን ይኸው ቤት ከተራ ቁጥር ሶስት አስከ ተራ ቁጥር ስድስት የተጠቀሱት አመልካቾች ከገዙትና ለክርክሩ ምክንያት ከሆኑት ቤቶች ጋር በአንድ በኩል በግድግዳ በአንድ በኩል ደግሞ ብሎኬት የተሰሩ ስለሆኑ የወረዳው ፍቤት በሰጠው ትዕዛዝ መሰረት የምስራቅ ወለጋ ዞን ስራና ከተማ ልማትና ጽቤት በባለሙያ አረጋግጦ ማስረጃ የሰጠ መሆኑን ነው ኛ እና ኛ አመልካቾች ለሌሎች አመልካቾች ሸጡ የተባሉት ቤትና ተጠሪ ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ ገዙ የተባለበት ቤት የተያያዙበት ግድግዳና ጣሪያ የጋራ ባለሀብትነት መብት በሕግ አግባብ የተቋቋመ ነው በህጉ መሰረት የተፈጠረ የጋራ ባለሀብትነት ደግሞ የሚገዛው አግባብነት ባለው ህግ ነው ከፍህቁ ያሉት ድንጋጌዎች የሚያሳዩትም ይህንኑ ነው የፍህቁ ድንጋጌ የሚገልጸው ደግሞ እያንዳንዱ የጋራ ባለሀብት ድርሻውን ለመሸጥ ወይም በሌሎች መንገዶች የማስተላለፍ ወይም ለማስያዝ መብት ያለው መሆኑን ነው በመሆኑም እነዚህ ስልጣኖች ሌሎች የጋራ ባለሀብቶች እየተቃወሙ ቢሆን እንኳን ባለድርሻው የጋራ ባለሀብት የሚተገብራቸው በህግ የተጠበቁ ናቸው በፍብህቁጥር ድንጋጌ ስር እንደተመለከተው ያንድ ቤት ልዩ ልዩ ፎቆች ወይም ለመኖሪያ የተመደቡ ክፍሎች አፓርታማ የልዩ ልዩ ባለሀብቶች ንብረት በሆኑ ጊዜ ተቃራኒ የሆነ ሰነድ ከሌለ ከእነዚህ ሀብቶች አንዱ ክፍል ለአንደኛው ባለንብረት የግል አገልግሎት የሚጠቅም እንዲሆን ከተደረገው በቀር የመሬቱና የሌላውም የቤቱ ክፍሎች የጋራ ንብረት እንደሆኑ የሚቆጠሩ ሲሆን በፍብሕቁጥር ድንጋጌ ስር ደግሞ እያንዳንዱ የጋራ ባለንብረት የአንድነት ሀብት ባልሆነው ክፍል ንብረቱ ላይ ህግ ለባለሀብቱ የሚሰጣቸው መብቶች እንደሚኖሩት ተመልክቷል በፍብህቁጥር ጩ ድንጋጌ በተለይ ሲታይ ደግሞ የግሉ የሆነውን ለመኖሪያ የተመደቡትን ክፍሎች አፓርታማ ወይም ፎቅ ለመሸጥ ለማስተላለፍ ለማከራየት ወይም በዋስትና ለማስያዝ ባለሀብት መብት አንዳለው ተደንግጓል በፍብህቁጥር ደግሞ የአንድነት ያልሆኑት ክፍሎች ላይ በፍብህቁጥር ስር የተመለከቱት መብቶች ያሉት ባለሀብት የተጣለበት ገደብ መኖሩ ተመልክቷል ይህም ምንጊዜም የማይንቀሳቀሰውን ንብረት የተመደበበትን አግልግሎት አክብሮ መጠበቅ እንዲሁም የተከፈለ ድርሻ የሆነው ንብረት እንዲያገለግል የተመደበበት ጉዳይም ሆነ የመጠቀሚያውን አይነተኛ ነገር ሌሎቹን ባለሀብቶች በሚጎዳ ሁኔታ ለመለወጥ ያለመቻል በሕጉ የተጣለበት ገደብ ነው እነዚህ ድንጋጌዎች በግልጽ የሚያሳዩት አንድን የማይንቀሳቀስ ንብረት በጋራ ባለመብት የሚያደርጋቸው የንብረቱ ክፍል ካለ በዚሁ የጋራ ባለንብረት በሚያደርጋቸው የንብረቱ ክፍል ባለሀብቶቹ የሚኖራቸው መብት ለአንድ ባለሀብት ህጉ የሰጣቸው መብቶች ስለመሆናቸው ነው በዚህ ረገድ የተደነገጉትን የንብረት ህግ ድንጋጌዎችን ስንመለከት ባለቤትነት ከሁሉ የሰፋ መብት መሆኑን ያስገነዝባሉ በህግ የተቀመጡትን ገደቦችንና ወሰኖችን ርከበ በ ዘጠዘከበ ሳያልፍ የአንድ ንብረት ባለቤት በንብረት እንደፈለገው የመጠቀምና የመገልገል መብቱና ነፃነቱ በህግ የተከበረለት ስለመሆኑም ድንጋጌዎቹ ያሳያሉ ለባለሀብቱ የባለቤትነት መብት ከሚሰጣቸው መብቶች መካከልም ንብረቱን በህጉ አግባብ ማስተላለፍ ስለመሆኑ በፍብህቁጥር እና ድንጋጌዎች ይዘት ያስገነዝባል በአጠቃላይ የባለቤትነት መብት ከሁሉ የሰፋ መብት ሲሆን በህጉ ከተጣሉት ገደቦች ውጪ የሚነካ ወይም ለሌላ ተላልፎ አንዲሰጥ የሚደረግ መብት አይደለም ስለሆነም ሕጉ የጋራ ባለሀብት በህጉ ጥበቃ ሊደረግለት የሚገባቸው መብቶች ምን እንደሆነ ለይቶ አስቀምጧል በዚህም መሰረት የፍህቁ እና ድንጋጌዎች ይዘት ሲታይ የጋራ ባለሀብቶች ያልተከፈለውን የጋራ ንብረት ከማንኛውም ኛ ወገን በፊት ሊሸጥ የታሰበውን ድርሻ አስገድዶ ለመግዛት የቅድሚያ መብት ያላቸው መሆኑን ያስረዳል እነዚህ ድንጋጌዎች በፍብሕቁጥር እና ድንጋጌዎች ተግባራዊ የሚደረጉበትን አግባብ የሚገድቡ አይደሉም ይልቁንም በበንብረቱ ላይ ባለሀብቶች ያላቸው ድርሻ በፍብህቁጥር እና ድንጋጌዎች መሰረት የሚገዛ መሆኑ ከተረጋገጥው ውጪ የጋራ የሆነው ሀብት ሊሸጥ ሲታሰብ የጋራ ባለሀብቶች ከማንኛውም ኛ ወገን በፊት ሊሸጥ የታሰበውን ድርሻ አስገድዶ ለመግዛት የቅድሚያ መብት ያላቸው መሆኑን የሚያስገነዝቡ ናቸው በመሆኑም አንድ ቤት በአንድ በኩል ግድግዳውና ጣሪያው የተያያዘ መሆኑ በሌሎች ክፍሎች ባለሀብቱ ያለውን መብት በፈለገው የገበያ ዋጋና ግዥ ወይም ለመለወጥ ሳይችል በአንድ በኩል የግድግዳው ባለሀብት ለሆነው ባለሀብት አጠቃሎ እንዲሸጥ በህግ ገደብ አልተጣለበትም የበታች ፍቤቶች ተጠሪ ለክርክሩ መነሻ የሆነውን ቤት እንዲገዙት የወሰኑት ለጉዳዩ ቀጥተኛ ተፈፃሚነት ያላቸው የፍብሕቁጥር አና ድንጋጌዎች ይዘት በፍሬ ነገር ደረጃ ቤቱ የተያያዘው በአንድ በኩል በግድግዳና ጣሪያ ስለመሆኑ ከተረጋገጠው ነጥብና ከተጠሪ ዳኝነት ይዘት ጋር በአግባቡ ሳያገናዝቡ እና በተጠሪ ላይ ሊደርስ ይችላል የተባለው ጉዳትም ሳይረጋገጥ ነው ለአንድ ጉዳይ ቀጥተኛ ተፈፃሚነት ያለው ድንጋጌ እያለ አግባብነት የሌለውን ድንጋጌ መሰረት በማድረግ ውሳኔ መስጠት ደግሞ መሰረታዊ የህግ ስህተት መፈፀም ነው በዚህም ምክንያት የሚከተለውን ወስነናል ውሳ ኔ በጉቶ ጊዳ ወረዳ ፍቤት በመቁጥር ጥር ቀን ዓም ተሰጥቶ በምስራቅ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት በመቁ የካቲት ቀን ዓም በትዕዛዝ ፀንቶ በክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር ነሀሴ ቀን ዓም በአብላጫ ድምጽ የፀናው ውሳኔ በፍብሥሥ ሕቁጥር መሰረት ተሸራል በነቀምቴ ከተማ በዳርጌ አስተዳደር ክፍል በካርታ ቁጥር አንቀጽ በሆነው በኛ አመልካች ስም ተመዝግቦ ያለው ስድስት ክፍል ቤቶች ለተጠሪ በቅድሚያ የሚሸጡበት የህግ አግባብ የለም ብለናል ለክርክሩ የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ትዘ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች ሐጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካችፁ ዶር ገነት ሥዩም ጠበቃ ተስፋዬ ተገኘወርቅ ቀረቡ ተጠሪ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ቀበሌ አስተዳደር ፅቤት ነገረ ፈጅ አሸናፊ ሥዩም ቀረቡ ወሮ አመለወርቅ ሙላቴ ጠበቃ ላውጋለት ፀጋ ቀረቡ አቶ ባህረ ወጊዮርጊስ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ ከሕግ ውጪ የተያዘብኝ ቤት ይለቀቅልኝ ጥያቄን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኗ አመልካች በተጠሪዎች ላይ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው የአመልካች የክስ ይዘትም አመልካች የደርግ መንግስት በስልጣን ላይ በነበረበት ወቅት በነበራቸው የፖለቲካ አመለካከት ሀገር ውስጥ ለመኖር ባለመቻላቸው ተሰደው ውጭ ሀገር መቆየታቸውን በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ክልል ውስጥ የሚገኘውና በካርታ ቁጥር የሚታወቀውን በ ዓም በቁጥር የሆነ የከተማ ቤት የባለቤትነት ደብተር ከከተማ ልማትና ቤት ሚኒስቴር የተሰጣቸው መሆኑን የአሁኑ ኛ ተጠሪ ለክርክሩ ምክንያት የሆነውን ቤት የቤት ቁጥሮች እና በሚል መለያ ሰጥቶ ለኛ ኛ እና ለአቶ ዘሚካኤል ኃይሌ አከራይቶ ጥቅም እያገኘበት መሆኑን ቤቱን ኛ ተጠሪ እንዲያስረክባቸው ማስጠንቀቂያ ሰጥተውም ፈቃደኛ ሁኖ ያለመገኘቱን ገልፀው ቤቱን ለሕጋዊ ባለቤት አእንዲያስረክብ ተከራዮችም ቤቱን እንዲለቁ እንዲወሰንላቸው ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ ኛ ተጠሪ ለክሱ በሰጠው መልስም አከራካሪው ቤት በህግ በመንግስት መወረሱንና በፍርድ ቤት ስልጣን ስር የማይወድቅ መሆኑንና አመልካች ክስ ለማቅረብ የማይችሉ መሆኑን በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት ያቀረበ ሲሆን በፍሬ ነገር ረገድ ደግሞ ቤቱ በሕግ የተወረሰ መሆኑን ዘርዝሮ ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል በማለት ተከራክሯል ሌሎች ተጠሪዎችም ቤቱን ለረዥም አመታት ተከራይተው የሚጠቀሙበትና በኛ ተጠሪ የሚተዳደር መሆኑን ጠቅሰው ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲሉ ተከራክረዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትም በኛ ተጠሪ በኩል የቀረቡትን መቃወሚዎችን ውድቅ አድርጎ ፍሬ ጉዳዩን መርምሮ የቤቱ ሕጋዊ ባለቤት አመልካች መሆናቸው ተረጋግጧል በማለት ቤቱን ተጠሪዎች ለአመልካች ሊያስረክቡ ይገባል ሲል ወስኗል በዚህ ውሳኔ ተጠሪዎች ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩና ኛ ተጠሪ ተጨማሪ ማስረጃ እንዲያቀርብ ከተደረገ በሁዋላ ጉዳዩን መርምሮ አመልካች አለኝ የሚሉት የባለቤትነት ማረጋገጫ ደብተር መምከኑ ተረጋግጧል በሚል ምክንያት የስር ፍርድ ቤትን ውሳኔ በመሻር ወስኗል ከዚህም በሁዋላ አመልካች ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርበው በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተስርኮዞባቸዋል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሠበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የማስረጃ አቀራረብ ሥርዓቱ የፍብሥሥሕቁጥር ለ ድንጋጌን ያላገናዘበ በመሆኑ ሊታረም የሚገባው ነው በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም በ ዓም ለአመልካች የተሰጠው የባለቤትነት ማረጋገጫ ደብተር በይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ግራ ቀኙ በክርክር ላይ እያሉ ደብተሩ መክኗል ተብሎ አመልካች ለክርክሩ ምክንያት በሆነው ቤት ላይ መብት የላቸውም ተብሎ መወሰኑ ባግባቡ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪዎች ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው በይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የነበረው የማስረጃ አቀራረብ ሥርዓት ሕጉን መሰረት ያደረገ በመሆኑ የሚነቀፍ አይደለም በማለት ውሳኔው ሊጸና ይገባል ሲሉ በፅሑፍ መልሳቸውን ሰጥተዋል አመልካችም የሰበር አቤቱታቸውን በማጠናከር የመልስ መልሳቸውን ሰጥተዋል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው የአሁኗ አመልካች በስር ፍርድ ቤት ክስ ሲመሠረቱ ለክርክሩ መነሻ የሆነው ቤት ንብረታቸው መሆኑን መጥቀሳቸውንና ይህንኑ መብታቸውን ያሳያል ያሉትንና በ ዓም በከተማ ልማትና ቤት ሚኒስቴር ተሰጠኝ ያሉትን የባለቤትነት ማረጋገጫ ደብተር ለማስረጃነት ማቅረባቸውን የአሁኑ ተጠሪዎች ባቀረቡት መከላከያ መልስ አመልካች በቤቱ መብት ወይም ጥቅም የላቸውም አከራካሪው ቤት በአዋጅ ቁጥር መሰረት ተወርሶ ኛው አመልካች ለረዥም አመታት የሚስተዳድረው መሆኑን ገልፀው ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል በማለት መከራከራቸውን ይህንኑ የተጠሪዎችን ክርክር የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ውድቅ ያደረገው በአመልካች በኩል የቀረበውን የባለቤትነት ማረጋገጫ ደብተርና ቤቱ ምትክ ያልተገኘበት ወይም ካሳ ያልተከፈለበት ስለመሆኑ የሚያረጋግጥ ማስረጃ ቀርቧል በሚል ምክንያት መሆኑን በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ላይ የይግባኝ ክርክር ሲደረግ ደግሞ ኛ ተጠሪ አመልካች አለኝ የሚሉትን የባለቤትነት ማረጋገጫ ደብተር የተሰረዘ መሆኑንና ማስረጃው ሳይቀርብ የቀረበትን ምክንያት ገልፆ ማስረጃው እንዲቀርብ ጠይቆ ፍርድ ቤቱ የባለቤትነት ደብተሩ መምከኑን የሚያሳየውን የኛ ተጠሪ ማስረጃ ተቀብሉ ጉዳዩን በመመርመር የስር ፍርድ ቤትን ውሳኔ የሻረው መሆኑን ነው በመሠረቱ ከሣሽ በፍብሥሥሕቁ መሠረት አዘጋጅቶ ከሚያቀርበው የክስ ማመልከቻ ጋር በክሱ መሰማት ወቅት ለጉዳዩ ማስረጃ ይሆኑኛል የሚሏቸውን የሠውም ሆነ የጽሁፍ ማስረጃዎችን ዝርዝርና ዋናውን ወይም ትክክለኛ ግልባጮቻቸውን ማቅረብ ያለበት ስለመሆኑ የፍብሥሥሕቁ ድንጋጌ ያሣያል የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ ሲታይም በተከሳሹ ላይ ተመሳሳዩን ግዴታ ይጥላል በተለይም በፍብሥሥሕቁ የሠነድ ማስረጃዎችን በተመለከተ ማንኛውም ተከራካሪ ወገን ከአቤቱታው ጋር በማያያዝ ወይም ከቀነ ቀጠሮ በፊት ወይም በመጀመሪያው ቀን ቀጠሮ ካልቀረበ በቀር ማስረጃው ሊቀርብ ወይም ይቅረብልኝ ተብሉ ሊጠየቅ አንደማይችል ተመልክቷል ይፄው ጥያቄ ተቀባይነት የሚያገኘው በፍብሥሥሕቁ ስር በተመለከተው አኳኋን ማስረጃዎቹ ሣያቀርቡት የቀሩት ከባድና በቂ በሆነ ምክንያት መሆኑን ፍቤቱ ሲረዳ ብቻ ነው የማስረጃ አቀራረብን በተመለከተ በሥነ ሥርዓት ህጉ የተመለከተው ሌላው ደንብ የይግባኝ ሠሚውን ፍቤት ሥልጣን የሚመለከት ነው በዚህም መሠረት የፍብሥሥሕቁ ድንጋጌ ይግባኝ ሰሚው ፍቤት በራሱ አስተያየት ተገቢ ሆኖ ሲያገኘው ማናቸውም ዓይነት ሠነድ ወይም ምስክር ወይም ሌላ ዓይነት ማስረጃ በተጨማሪነት እንዲቀርብለት የማዘዝ ህጋዊ ሥልጣን ያለው ስለመሆኑ ያሣያል የፍሥሥሕቁ ድንጋጌም በሌላ ፍቤት የሚገኝ ሠነድ የፁሁፍ ማስረጃ ወይም ፍርድ የተሠጠበት መዝገብ ለውሣኔው አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ፍቤቱ በራሥ አነሣሽነትም ሆነ በተከራካሪዎቹ ጠያቂነት እንዲቀርብለት ማዘዝ የሚችል ስለመሆኑ ያስረዳል ከላይ እንደተገለፀው ጉዳዩን በይግባኝ የተመለከተው የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አመልካች በቤቱ ላይ መብት ወይም ጥቅም የላቸውም በማለት ውሣኔ የሠጠው በፍብሥሥሕቁጥር ለ ድንጋጌ መሰረት የኛ ተጠሪን የተጨማሪ ማስረጃ ጥያቄን ተቀብሎ ነው ፍርድ ቤቱ የማስረጃው መቅረብ ለትክክለኛ ፍትህ አሰጣጥ ተገቢ መሆኑን ማረጋገጡን የውሳኔው ይዘት ያሳያል ይሁን አንጂ የአመልካችን የባለቤትነትን መብት ሰርዚል የተባለው ማስረጃ ግን ከሥር ፍርድ ቤት ውሣኔ በላ የተሰረዘበት አግባብ ሕጋዊ መሆን ያለመሆኑን አመልካች ክርክር እንዲያቀርቡ እድል የተሰጠ ስለመሆኑ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ በግልጽ አያሳይም በአስተዳደር አካሉ የሚሰጥ የባለቤትነት ምስክር ወረቀት ይህንኑ የምስክር ወረቀት በስሙ የተፃፈለት ሰው የንብረቱ ባለቤት ስለመሆኑ ሕጉ ግምት የሚወስድበት ስለመሆኑ የፍብሕቁጥር ድንጋጌ ይዘት ያሳያል ይህ ድንጋጌ ሕጉ የሚወሰደው ግምት ስለመኖሩ ይኸው ግምት ግን አሳሪ ያለመሆኑን ከፍብሕቁጥር ድንጋጌ ይዘትና መንፈስ ጋር ተዳምሮ ሲነበብ ያስረዳል በሌላ አገላለፅ በአስተዳደር አካሉ የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤት ነው ተብሉ የምስክር ወረቀት መስጠት ማስረጃውን ድምዳሚ ወይም አሳሪ ርበርህክ ጅነሄበር የሚያደርገው አይደለም ይልቁንም ይኸው ማስረጃ የተሰጠበት አግባብ በፍብሕቁጥር ድንጋጌ ስር በተመለከቱት ሁኔታዎች መሰረት ስለመሆኑ ማስረዳት ከተቻለ በፍብሕቁጥር ስር የተመለከተው ሕጋዊ ግምት ሊስተባበል የሚችል ህቨከ ዐሀጠዐከዐክ መሆኑን ከድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ የምንገነዘበው ጉዳይ ነው በሌላ በኩል የአስተዳደር አካሉ የሰጠውን የባለቤትነት የምስክር ወረቀት በሌላ ጊዜ መሰረዙ ከታወቀ ማስረጃው የተሰረዘበት አግባብ ከሕግ ውጪ መሆን ያለመሆኑ ተጣርቶ ውሳኔ የሚሰጥበት አንጂ ይኸው አካል ካርታውን አምክኗል ስለተባለ ብቻ ማስረጃው ክርክር ሳይደረግበት ተቀባይነት የሚያግኝበት የሕግ አግባብ የለም የአስተዳደር አካሉ የሰጠውን የባለቤትነት ምስክር ወረቀት በሌላ ጊዜ ሲሰርዝ ማስረጃው የተሰረዘበት ሰው የአስተዳደር አካሉን አርምጃ ክርክር ሊያቀርብበት አይገባም በፍርድ ቤትም ሊጣራ የሚገባው አይደለም ከተባለ በኢፌዲሪ ሕገ መንግስት በአንቀፅ እና የተረጋገጠውን የንብረት መብት ዋስትና ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባው ነው አንድ ሰው በፍብሕቁጥር መሰረት በንብረቱ ላይ የሚያቀርበው የመፋለም ክስ ተገቢው መጣራት ተደርጎና የመከራከር መብቱ በአግባቡ ሳይጠበቅለት ውድቅ የሚሆንበት አግባብም የለም ፍርድ ቤት እውነትን ለማውጣት ከፍተኛ ኃላፊነት ያለበት ስለመሆኑ በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕጋቸውን ስለ ማስረጃ አቀራረብና አቀባበል የተደነገጉት ድንጋጌዎች ያስገነዝባሉ እነዚህ ድንጋጌዎች ዳኝነት ሊሰጥ የሚገባው የክርክሩ አካሄድ በተሟላ አኳኋን ሲመራ መሆኑንም ያስገነዝባሉ የክርክሩ አካሄድ ሳይሟላ የሚሰጥ ዳኝነት ሕጋዊ አይሆንም ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስ በአመልካች የተያዘው የባለቤትነት ማስረጃ ወረቀት በየካቲት ቀን ዓም የመከነን መሆኑ የሚያረጋግጥ ማስረጃ በይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት በተጨማሪ ማስረጃነት አንዲቀርብ መደረጉ የፍብሥሥሕቁጥር ለ ድንጋጌን የጣሰ ነው ሊባል የሚችልበት አግባብ የሌለ ቢሆንም የአመልካችን የባለቤትነት ማስረጃ አመከነ የተባለው ማስረጃ የመከነበት አግባብ ሕጋዊ መሆን ያለመሆኑ የቤቱ ትክክለኛ ባለቤት ማን እንደሆነ ግን ተገቢው ማጣራት ሳይደረግ በይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤቶች ቤቱ የአመልካች አይደለም ተብሎ መወሰኑ ፍርድ ቤቶቹ የክርክሩን አመራር ከላይ በተመለከቱት የፍብሥሥሕጉ የማስረጃ አቀራረብ ደንቦች አለመምራታቸውንና ከፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ ጉዳዩን ያለመመልከታቸው መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ ተገኝቷል ሲጠቃለልም የበታች ፍቤቶች በጉዳዩ ላይ ውሣኔ የሠጡት የማስረጃ አቀራረብ ሥርዓት ድንጋጌዎች በማይደግፉትና የፍርድ አካፄዱ ባልተሟላበት ሁኔታ በመሆኑ በየእርከኑ ባሉ ፍርድ ቤቶች የተሠጠው ውሣኔ እና ትዕዛዝ ሙሉ በሙሉ ሊሻሩ የሚገባና የስር ፍቤት በጉዳዩ ላይ የቀረቡትን ሁሉንም መከራከሪያ ነጥቦችንና የአመልካችን የባለቤትነት መብት አምክኗል የተባለው ማስረጃ የመከነበትን ሕጋዊ አግባብ እንዲሁም በአጠቃላይ የአከራካሪው ቤት ሕጋዊ ባለቤት ማን ነው። የሚለውን ነጥብ ግራ ቀኙ በየፊናቸው ለሰበር ሰሚ ችሎት ለማስረዳት ካቀረቡት የጽሑፍ ክርክር መገንዘብ እንደተቻለው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ለዚህ ሰበር ጉዳይ መነሻ የሆነውን የፍብሔር ክስ ተከሳሹ በሌለበት አንዲታይ ብይን ሰጥቶ የነበረ መሆኑንና ተከሳሽ የአሁን ተጠሪ ይህንኑ አርሱ በሌለበት እንዲታይ የሚያደርገውን ብይን ለማስነሳት ከእርሱ ቁጥጥር ውጪ በሆነ በወንጀል እስር ምክንያት ማረሚያ ቤት የነበረ መሆኑን በማስረዳት አቅርቦት በዚህም ሳቢያ ጉዳዩ አርሱ ባለበት ታይቶ ሊወሰን መቻሉን አስመልክቶ የአሁን አመልካች ያቀረበውን ክርክር የአሁን ተጠሪ አላስተባበለም በዚህ አኳኋን በአራሱ ተከሳሽ በነበረው ወገን የቀረበን ማስረጃ አፄ ሳላውቀው እንደ አዲስ የቀረበ ማስረጃ ስለሆነ በፍብሥሥህቁ የተመለከተውን ሥርዓት የሚያሟላ አይደለም በሚል የአሁን ተጠሪ ያቀረበው ክርክር የማስረጃ ማቅረቢያ ጊዜንና ደረጃ አስመልክቶ የተመለከተውን ሥርዓት እና የህጉን መነሻ ዓላማ መሠረት ያደረገ አይደለም አመልካችም ቢሆን በፍብሥሥህቁ መሠረት ለማረጋገጥ የቀረበን ማስረጃ በአንድ በኩል ከቁጥር አንፃር የበኩሉን ክርክር ማቅረብ ወይም ማስረጃነቱን የሚቀበለው ከሆነም ሲያየው ጉዳዩ ያለውን አግባብነት በማሳየት እንደ ሥርዓቱ በማስረጃ እንዲታይለት መጠየቅ እንጂ በቁጥር መሠረት ተከሳሹ ባለበት ክርክሩ ይታያል ወይስ አይታይም የሚለው ጭብጥ ለመለየት በተደረገው የክርክር ደረጃ ማስረጃው እኔንም አንደሚጠቅመኝ ገልፀው ተከራክሪያለሁ ሆኖም ፍቤቱ አለተመለከተልኝም የሚለው መከራከሪያ ነጥብ የእራሱን የክርክር አቀራረብ ጉድለት ከሚያሳይ በቀር ፍቤቱ የፈፀመውን የጉዳይ አካሄድ ጉድለት አይመለከትም ይሁን እንጂ ማስረጃው ከፍብሔር ክርክሩ ዘግይቶ መገኘቱን ክርክሩ ለደረሰበት ደረጃ እና ማስረጃው ለክርክሩ ካለው አግባብነት አንፃር በማየት ጉዳዩን ሲመለከተው የነበረው የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የአሁን አመልካች ይህንነ ማስረጃ በማቅረብ ረገድ የፈፀመውን የአቀራረቡ ሥርዓት እንዲታረምና እንዲስተካከል በማድረግ ለትክክለኛ ፍትህ አሰጣጥ ሲባል መቀበል ይችል የነበረ ስለመሆኑ ከፍብሥሥህቁ እና ደንጋጌዎች አመልካች ናቸው በዚህ ሁሉ ምክንያት ይህ ጉዳይ በይዘቱ ገንዘብ አደራ ክርክር አንደሆነ በመቁጠር ይህንንም ክርክር ለማስረዳት የቀረቡት የሰው ማስረጃዎች ተቀባይነት ያላቸው አይደሉም በማለት የተሰጠው ትርጉም መሰረታዊ የሥነ ሥርዓት ህግ ስህተት የተፈፀመበት በመሆኑ አንዲሁም የአሁን ተጠሪ በዚሁ ጉዳይ በወንጀል ተከሶ ጥፋተኛ የተባለበትና የቅጣት ውሣኔ የተሰጠበት የወንጀል ፍርድ ለፍትሐብሔሩ ክርክር በማስረጃነት ቀርቦ ሊታይ የሚችልበት ሥርዓትና አግባብ እያለ ሳይታይ በዝምታ መታለፉም ከማስረጃ አቀባበል ሥርዓት አንፃር የታለፈ ጉድለት በመሆኑ እነዚህ በጉዳዩ አመራር ሂደት የተከሰቱት ሥነ ሥርዓታዊ ጉድለቶች የታረሙ ሆኖ በማግኘታችን በኢፌዴሪ ህገ መንግስ አንቀጽ ሀ እና አዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት የሚከለተውን ውሣኔ ሰጥተናል ውሣኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በኮመቁ መጋቢት ቀን ዓም የሰጠው ፍርድ እንዲሁም ይግባኝ ሰሚው የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በጉዳዩ ላይ በመቁ ግንቦት ቀን ዓም የሰጠው ትዕዛዝ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ተሽራል በፍርድ ሐተታው እንደተገለፀው የግራ ቀኙ ገንዘብ ነክ ክርክር የአደራ ገንዘብ የሚመለከት ሳይሆን የአሁን ተጠሪ የመኪና ግዥ ዋጋ እንደ አመልካች አንደ ሥር ተከሳሽ ሆኖ ለመክፈል ብር ሁለት መቶ ሰማንያ ሺህ ብር ተቀብሏል ወይስ አልተቀበለም የሚለውን አከራካሪ ነጥብ የሚመለከት በመሆኑና ይህንንም በሰው ማስረጃ ለማስረዳት ህግ ስለማይከለክል እንዲሁም ለትክክለኛ ፍትህ አሰጣጥ ጉዳዩን ለማስረዳት የቀረበውን የወንጀል ጥፋተኝነት ውሳኔ በማስረጃነቱ ተይዞ በተሟላ የክርክር አካሄድ ግራ ቀኙን በማሰማት በጉዳዩ ላይ ተገቢውን ዳኝነት ይሰጥበት ዘንድ በፍብሥሥሕቁ መሠረት መዝገቡን ወደ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ይመለስ ብለናል ይህ የሰበር ክርክር ስለተገኘው ወጪና ኪሣራ ሁለቱም ወገኖች የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሐአ የሰመቁ ታህሳስ ቀን ዓም ዳኞች ሐጐስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ አስተዳደር ነገረ ፈጅ አቶ አማረ ከፍያለው ቀረቡ ተጠሪ ወሮ አለምፀሐይ ወልዴ ጠበቃ አቶ ፀጋዬ ተስፋዬ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የአዲስ አበባ አስተዳደር ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት ያቀረበውን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ጉዳዩ በሁከት ይወገድልኝ የቀረበን ክርክር የሚመለከት ነው ጉዳዩ በመጀመሪያ የታየው በአዲስ አበባ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ነው በሥር ፍርድ ቤት ተጠሪ ከሳሽ አመልካች ተከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል የክርክሩ መነሻ ተጠሪ ለሥር ፍርድ ቤት ያቀረበችው የሁከት ይወገድልኝ ክስ ነው ተጠሪ በቂርቆስ ከተማ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ቁጥሩ ከመንግስት ተከራይተው ብቻቸውን በመኖር ላይ አያሉ አመልካች ነሐሴ ቀን ዓም በተፃፈ ደብደቤ በባለቤትሽ ስም የመኖሪያ ቤት ያለሽ በመሆኑ የያዝሽውን የቀበሌ ቤት እንድትለቂ የሚል ማስጠንቀቂያ ሰጥቶኛአል ስለዚህ ባል ያለኝ ወይም የሌለኝ መሆኑን በአግባቡ ሣያረጋግጥ ቤቱን እንድለቅ ማስጠንቀቂያ በመፃፍ የፈጠረብኝ ሁከት ይወገድልኝ በማለት ክስ አቅርቧል አመልካች በሥር ፍርድ ቤት በተከሳሽነት ቀርቦ ከከሳሽ ጋር ያለን ከቤት ኪራይ ውል የመነጨ ግንኙነት ነው ከሣሽ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ሁለት ልጆች በትዳር ከወለዱላቸውና አብረዋቸው በሚኖሩት ባለቤታቸው አቶ ክፍሉ ኢሣያስ ስም ቤት አንዳላቸው ስለተረጋገጠ ከቀበሌ የተከራዩትን ቤት እንዲለቁ ማስጠንቀቂያ መስጠታችን ተገቢ ነው በማለት ተከራክረዋል የሥር ፍርድ ቤት ተጠሪ ከሳሽ በባለቤታቸው ስም መኖሪያ ቤት ያላቸው በመሆኑ አመልካች ተከሣሽ የቀበሌውን ቤት እንዲለቁ ማስጠንቀቂያ መስጠቱን ተገቢ ነው በማለት የተጠሪን ክስ ውድቅ አድርጓል ተጠሪ ይግባኝ ለአዲስ አበባ አስተዳደር ይግባኝ ሰሚ ፍቤት አቅርበዋል ይግባኝ ሰሚው ችሎት የአመልካችን ይግባኝ በፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር መሠረት ሰረዞታል ተጠሪ የሰበር አቤቱታ ለከተማው የሰበር ችሎት አቅርበዋል የከተማው የሰበር ችሎት ተጠሪ ከአቶ ክፍሉ ኢሳያስ ጋር ጋብቻ ያላቸው ስለመሆኑ አልተረጋገጠም በማለት የአዲስ አበባ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የሰጡትን ውሣኔ ሽራል አመልካች ሚያቢቪያ ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ ተጠሪ በባለቤታቸው ስም የግል የመኖሪያ ቤት እንዳላቸው ተረጋግጦ እያለ ከአመልካች የተከራዩትን ቤት እንዳይለቁ መወሰኑ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው በማለት አመልክተዋል ተጠሪ በበኩላቸው ሰኔ ቀን ዓም በተፃፈ መልስ ከአቶ ክፍሉ ኢሣያስ ጋር ጋብቻ ወይም የጋብቻ ሁኔታ የሌለን መሆኑ ስለተረጋገጠ የከተማው ሰበር ችሎት የሰጠው ውሣኔ የህግ ስህተት የለበትም በማለት ተከራክረዋል አመልካች ሐምሌ ቀን ዓም የተፃፈ የመልስ መልስ አቅርበዋል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር ያቀረበው የፅሑፍ ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው የአዲስ አበባ አስተዳደር ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት አመልካች በተጠሪ ላይ ሁከት ፈጥሯል በማለት የሰጠው ውሣኔ ተገቢ ነው ወይስ አይደለም። የሚለውን ጭብጥ በመያዝ ጉዳዩን መርምረናል ከላይ የተያዘውን ጭብጥ ለመወሰን በንግድ ሕጉ እውቅናና ጥበቃ ስለተሰጣቸው የኢንሹራንስ የመድን ሽፋን አይነቶችንና ባህሪያት መመርመር አስፈላጊ ነው በንግድ ሕጉ እውቅና የተሰጠው የመጀመሪያው የኢንሹራንስ ውል የደረሰን ጉዳት ለመካስ ወይም ለመተካት በበበቪሃ በህጻበፀ የሚደረግ ውል እንደሆነ በንግድ ሕጉ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ የተደነገገ ሲሆን የደረሰን ጉዳት ለመካስ ወይም ለመተካት በበቐበቪሃ በህጪዉበር የሚደረግ የኢንሹራንስ ውሎች በንብረት ላይ ለሚደረስ ጉዳትና በፍታብሔር የሚመጣ ኃላፊነት በዐበበቪሃ በህበር የሚያካትት እንደሆነ በግልፅ ተደንግጓል ሁለተኛው ዓይነት የኢንሹራንስ ውል የደረሰን ጉዳት ለመካስ ወይም ለመተካት ሳይሆን አደጋው ሲደርስ በውሉ የተገለፀውን ገንዘብ ለተጠቃሚው ወይም የመድን ውል ለገባው ሰው ለመስጠት የኢንሹራንስ ውል ከዐከ በጠበቪሃ በህዉበር ዐ ርቪ በህጴበር እንደሆነና ይህም ለህይወት ወይም በአካል ጉዳት ወይም በሕመም ለሚደርስ አደጋ የሚሰጥ የመድን ሽፋን እንደሆነ በንግድ ሕጉ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ተደንግጓል የንግድ ሕጉ በተለያየ መንገድ ፈርጆ ያስቀመጣቸው እነዚህ ሁለት አይነት የመድን ውሎች በይዘታቸው በባህሪያቸውና በሚኖራቸው ውጤት የሚመሳሰሉበትና የሚለያዩበት ሁኔታ መኖሩን ሕግ አውጭው በምዕራፍ ሁለት ማለትም ከንግድ ሕጉ አንቀፅ እስከ አንቀፅ ጠቅላላ የመድን ሕግ ድንጋጌዎችን በምዕራፍ ሶስት ማለትም በንግድ ሕጉ ከአንቀፅ እስከ አንቀፅ ስለጉዳት ኪሣራ ኢንሹራንስ ላይ ልዩ ተፈፃሚነት ያላቸውን የሕግ ድንጋጌዎችን በምዕራፍ ሶስት ማለትም ከአንቀጽ እስከ አንቀፅ የሰዎች ኢንሹራንስ ላይ ተፈፃሚነት ያላቸውን ልዩ ድንጋጌዎች በመደንገግ በግልጽ አሳይቶናል የንግድ ሕግ አንቀጽ በአጠቃላይ ጉዳት ለመካስ ወይም ለመተካት እና ለሰዎች ኢንሹራንስ ላይ ተፈፃሚነት ያለው ጠቅላላ ድንጋጌ ሲሆን በይዘቱ የመድን ሽፋን የሚሰጠው የኢንሹራንስ ኩባንያ ለመድን ገቢው ወይም ለተጠቃሚው ሊከፍለው የሚችለው ወይም ሊከፍለው የሚገባው የኢንሹራንስ ገንዘብ በመድን ውሉ ከተገለፀው ሊበልጥ የማይችል መሆኑን የሚያሣይ ነው ንግድ ሕግ አንቀፅ ስለንብረት የተደረገ ኢንሹራንስ ውል የሚኖረውን ውጤት በልዩ ሁኔታ የሚደነግግ የሕግ ድንጋጌ ነው በመርሕ ደረጃ ለንብረት የሚሰጥ የኢንሹራንስ ሽፋን አደጋው በደረሰበት ጊዜ ንብረቱ የነበረውን ዋጋ የሚያካክስ መሆን እንዳለበት የሚደነግግ ነው በንብረት የሚደረግ ኢንሹራንስ መሠረታዊ ዓላማው ንብረቱ በመጎዳቱ ወይም ንብረቱ በመውደሙ በባለንብረቱ ላይ የደረሰውን ኪሣራ ለመተካት ነው ይህም በመሆነ የንብረቱ ዋጋ ከተሰጠው የኢንሹራንስ ሽፋን በልጦ ሲገኝ መድን ገቢው በመድን ውሉ ሽፋን ከተሰጠው ዋጋ በላይ ላለው ገንዘብ ራሱ የመድን ሽፋን እንደሰጠ ተቆጥሮ መድን ሰጭው በውሉ የተገለፀውን ዋጋ ብቻ የሚከፍል ስለመሆኑ የዕቃው ዋጋ ከተሰጠው የመድን ሽፋን አንሶ ሲገኝና መድን ገቢው የማታለል የማጭበርበር ተግባር ያልፈፀመ በሆነ ጊዜ የዕቃው እውነተኛ ዋጋ የሚከፈለው መሆኑን በንግድ ሕጉ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ተደንግጓል እንደዚሁም አንድ ሰው አንድን ንብረት ለተመሣሣይ አደጋ ለተለያዩ የኢንሹራንስ ኩባንያዎች የመድን ሽፋን እንዲኖረው ቢያደርግ የመድን ሽፋን የሰጡት ኩባንያዎች በውላቸው ፕሮፖርሽናል በሆነ መንገድ አዋጥተው የፅቃውን ዋጋ ብቻ የሚክሱት ስለመሆኑና አንድ ሰው ከዕቃው ዋጋ በላይ የሆነ ገንዘብ አንድን ፅቃ በተለያየ የኢንሹራንስ ኩባንያዎች ሽፋን እንደሰጡት በማድረግ ሊያገኝ አንደማይችል በንግድ ሕጉ አንቀጽ በግልፅ ተደንግጓል ከላይ ከገለፅነው መሠረታዊ ድንጋጌዎች አንፃር ስንመለከተው የአመልካች መኪና ጉዳት በደረሰበት ጊዜ የነበራት ዋጋ በመድን ውሉ ከተገለፀው ያነሰ እንደሆነ ተረጋግጧል ስለሆነም ተጠሪ የሚከፍለው በውሉ የተገለፀውን የገንዘብ መጠን ሳይሆን ንብረቱ በአደጋው ውድመት ሲደርስበት የነበረውን ዋጋ ነው በማለት የሥር ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሎት የሰጡት ውሣኔ የንግድ ሕግ አንቀፅ እና የንግድ ሕግ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ እና ስለንብረት ጉዳት የተደረገ የመድን ውል የሚኖረውን ውጤት የሚደነግጉ ሌሎች ልዩ ድንጋጌዎችን ይዘት ባህሪያትና ውጤት ያገናዘበና መሠረታዊ የሕግ ስህተት የሌለበት ነው በማለት ወስነናል ውሣኔ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጡት ውሣኔ ፀንቷል በዚህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤመ የሰመቁ ሚያዚያ ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ሓጎስ ወልዱ ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የቀረበ የለም ተጠሪ አቶ ፍቃዱ ተስፋዬ ቀረቡ አቶ በጡሬ ሲማ ወሮ ዘብደሩ ወኑ አልቀረቡም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍር ድ ጉዳዩ አንድ የፍርድ አፈፃፀም ጥያቄ በሕጉ በተመለከተው የጊዜ ገደብ ውስጥ ቀርቦ የባለአዳው ንብረት አዳውን ሊሸፍን ባለመቻሉ በከፊል ተፈፅሞ ከቆየ በኋላ የፍርድ ባለመብት የባለእዳውን ንብረት አፈላልጎ በማግኘት አፈፃፀሙን ለመቀጠል ሲፈልግ ይርጋው ሊቆጠር የሚችልበትን አግባብ የሚመለከት ነው የአፈፃፀም ክሱ ክርክሩ የጀመረው በምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት ሲሆን ከሣሽ የነበረው የአሁኑ አመልካች ነው በአፈፃፀም ክሱ እንደተመለከተው ለአቶ ፈቃዱ ተስፋዬ የሠጠው ብድር በወሉ መሠረት ባለመከፈሉ በፍርድ ቤት ክስ መስርቶ የአፈፃፀም ተከሣሾች የአሁኑ ተጠሪዎች በአንድነት እና በነጠላ ያለባቸውን ቀሪ እዳ ብር አንድ መቶ አርባ ሰባት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሣያ ሁለት ብር አንዲከፍሉ ሕዳር ቀን ዐ ዓም በዋለው ችሎት መወሰኑን አመልካች በአዋጅ ቁጥር መሠረት በአገኘው መብት አፈፃፀሙን በራሱ ቀጥሎ ግንቦት ቀን ዓም በዝዋይ ከተማ ዐ ቀበሌ ውስጥ በአቶ ፍቃዱ ተስፋዬ ስም ተመዝግቦ የሚገኘውንና ቁጥር የሆነውን ቤት በብር ዐዐዐዐዐ በመሸጥ ይህንነ የሽያጭ ገንዘብ ከአዳው የቀነሰ ሲሆን በወቅቱ የባለእዳዎች ንብረት ባለመኖሩ አፈፃፀሙን መቀጠል ያለመቻሉን ከዚህ በኋላ የዋናው ተበዳሪ ዋስ በሆኑት በአሁኑ ሁለተኛ ተጠሪ ስም የተመዘገበ ንብረት ማግኘቱን ገልጾ ቀድሞ በፍርድ ቤት በአገኘው ውሣኔ መሠረት አፈፃፀሙን በዚሁ በዋሱ ንብርት እንዲቀጥልለት ጥቅምት ቀን ዐዐ ዓም ለፍርድ ቤቱ አቤቱታ አቅርቧል የስር ፍርድ ቤትም የአፈፃፀም መዝገቡ የቀረበው በፍርድ ቤቱ ውሣኔ ከተሰጠ ከአስራ አራት አመታት በኋላ በመሆኑ ተቀባይነት የለውም በማለት መዝገቡን ዘግቶታል በዚህ ውሣኔ አመልካች ቅር በመሰኘት ይግባኙን ለኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቢያቀርብም ተቀባይነት አላገኘም የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሣኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሠረታዊ ይዘትም አመልካች ቀሪ አዳ መኖሩን አውቋል ሊባል የሚችለው የአቶ ፈቃዱ ተስፋዬ ንብረት ሽጦ ቀሪ አእዳው መኖሩን ከአወቀበት ጊዜ ጀምሮ ሁኖ እያለ ይርጋው ከሕዳር ዐ ቀን ዐ ዓም ጀምሮ ነው መቆጠር ያለበት ተብሎ የአፈፃፀም መዝገቡ መዝጋቱ ያላግባብ ነው የሚል ነው አቤቱታው ተመርምሮም የአመልካች የአፈፃፀም መዝገብ በይርጋ ቀሪ ነው ተብሎ መወሰኑ በአግባቡ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ለሰበር ችሉቱ እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ተጠሪዎች ቀርበው ግራ ቀኙ በጽሑፍ እንዲከራከሩ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሣኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው ተጠሪዎች የብድሩን ገንዘብ በተሰጣቸው የጊዜ ገደብ ውስጥ ባለመክፈላቸው አመልካች በፍርድ ቤት ክስ አቅርቦባቸው ፍርድ ቤቱ ሕዳር ዐ ቀን ዓም በዋለው ችሎት በዋናው ጉዳይ ላይ ውሣኔ መስጠቱን ይህንኑ ውሣኔ መሠረት በማድረግ አመልካች አፈፃፀሙን በፍርድ ሳይቀጥል ቆይቶ በአዋጅ ቁጥር መሠረት በአገኘው መብት አፈፃፀሙን በራሱ ቀጥሎ ግምቱ ብር ዐዐዐዐ ሄምሳ ሺህ አራት መቶ ብር የሆነውን የዋናውን ተበዳሪ ንብረት ግንቦት ቀን ዓም በመሸጥ በፍርድ ቤቱ ከተወሰነበት ከብር ዐዐ ገንዘብ ውስጥ ተቀናሽ ማድረጉንና ከዚህ በኋላ በመያዣነት ያልተያዘ የዋሱ ንብረት ተገኝቷል በሚል ምክንያት አፈፃፀሙን በፍርድ ቤት በኩል ለመቀጠል ጥቅምት ቀን ዐዐ ዓም መንቀሳቀሱን ነው ከዚህ በቀላሉ መገንዘብ የሚቻለው አመልካች የዋናውን ተበዳሪ ቤት ለአዳው መክፈያ ግንቦት ቀን ዓም ቢያውልም የቤቱ ግምት አዳውን ሙሉ በሙሉ ሳይሸፈን መቅረቱን ነው የዋናውን ባለፅዳ ቤት ሽጦ ከእዳው ተቀናሽ ቢያደርግም በዚህ ረገድ ተከፈለ ሊባል የሚችለው ዕዳ በተጠሪዎች ላይ የሚፈለገውን አጠቃላይ ዕዳ የሚሸፍንለት ሆኖ ባለማግኘቱ ቀሪው ዕዳ እንዲከፈለው በመጠየቁ የአፈፃፀም ክስ መስርቶአል አመልካች የዋሱን ቤት ሽጦ የሸያጩን ገንዘብ ከአዳ ተቀናሽ የአደረገበት ጊዜ ቀሪ አዳ የሚፈልግ መሆኑን ያረጋገጠበት ጊዜ ነው የሚባል ከመሆኑም በላይ ባለእዳዎች በዚህ ጊዜ እዳውን ለመሸፈን የሚያስችል ንብረት የነበራቸው ስለመሆኑ አልተረጋገጠም ለአፈፃፀም የሚውል የባለእዳ ንብረት ከሌለ አፈፃፀሙ መቀጠል የማይችል ስለመሆኑ የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ ያሳያል በዚህ ድንጋጌ መሠረት አፈፃፀሙን የያዘው ፍርድ ቤት የፍርድ ባለአዳውን እንደፍርዱ ለመፈፀም የማይቻል መሆኑን ከአረጋገጠ ፍርዱ እንዲፈፀም ትዕዛዝ እንደማይሰጥ ሆኖም ለመፈጸም ችሎታ በሚያገኝበት በማናቸውም ጊዜ እንዲፈፀም ትአዛዝ ከመስጠት አንደማይታገድ ተደንግጓል ይህ ድንጋጌ የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ ልዩ ሁኔታ ነው በፍብሥሥሕቁጥር ስር የተመለከተው የአስር አመት የጊዜ ገደብ የፍርድ ባለመብት ምንም እንቅስቃሴ ሳያደርግ ቆይቶ ፍርዱን ለማስፈፀም ሲንቀሳቀስ ተፈፃሚ የሚሆን ድንጋጌ ነው በሌላ በኩል በአዋጅ ቁጥር ቡድሩን ለማስመለስ ስልጣን የተሰጠው ባንክ አፈፃፀሙን ራሱ የሚመራው ቢሆንም የባለአዳው መያዣ የሆነ ንብረት ያለመኖሩንና መያዣ በሆነ ንብረት እዳውን መሸፈን ካልቻለ አፈፃጸሙን መቀጠል ያለበት ይህንኑ ከአረጋገጠበት ጊዜ ጀምሮ ሊሆን ይገባል አመልካች በባለአዳው ንብረት ላይ ሕዳር ቀን ዓም የተሰጠው ውሣኔ ለአፈፀፀም ሊቀርብ የሚገባው በአስር አመት በመሆነ አመልካች ግንቦት ቀን ዓም በዋናው ባለእዳ ንብረት ላይ አፈፃፀም መቀጠሉ የይርጋ ጊዜውን የሚያቋርጥ ሕጋዊ ምክንያት ነው በመሆኑም አዲሱ ይርጋ መቆጠር የሚጀምረው ከሕዳር ቀን ዐ ዓም ጀምሮ ሳይሆን ከግንቦት ቀን ዓም ጀምሮ በመሆኑ እና ከዚህ ጊዜ ጀምሮ እንደገና እንደአዲስ የይርጋ ዘመን በፍብሕቁጥር መሠረት ሲቆጠር አመልካች የአፈጻጸሙን ክስ ያቀረበው ጥቅምት ቀን ዐዐ ዓም በመሆኑ በሕጉ የተመለከተው የአስር አመት የይርጋ ጊዜ አላለፈም ስለሆነም ከግንቦት ቀን ዓም ጀምሮ እስከ ህዳር ቀን ዐዐ ዓም ድረስ ያለው ጊዜ ሲታሰብ አስር ዓመት አልሞላም የስር ፍርድ ቤቶች የይርጋውን ጊዜ ያሰሉት ከህዳር ቀን ዐ ዓም ጀምሮ በመሆኑ የአስር ዓመትን የይርጋ ጊዜ መሠረት በማድረግ ክስ የማቅረቢያ ጊዜው አልፎአል የሚል መደምደሚያ ላይ መድረሳቸው በህጉ አተገባበር ረገድ መሠረታዊ የሆነ ስህተት ያለበት ሁኖ አግኝተናል ስለዚህም ተከታዩን ወስነናል ው ሣ ኔ በምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ሕዳር ቀን ዐዐ ዓም ተሰጥቶ በኦሮሚያ ጠፍቤት በመቁ ህዳር ቀን ዐዐ ዓም በሰጠው ትዕዛዝ የጸናው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ተሽሯል አመልካች ያቀረበው ክስ በይርጋ ቀሪ አልሆነም ብለናል በመሆኑም የምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት ክርክሩን በተጀመረው መዝገብ እንዲቀጥል በማድረግ በአፈፃፀም ክሱ ስረ ነገር ላይ ግራ ቀኝ ወገኖች የሚያቀርቡለትን ክርክር እና ማስረጃ ከሰማ በኋላ ተገቢውን ይወስን ዘንድ ጉዳዩን በፍብሥሥሕቁ መሠረት መልሰንለታል ግራ ቀኝ ወገኖች ወጪና ኪሣራ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቶአል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፃዲ ከውል ውጪ ኃላፊነት የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞችፁሓጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አደነ ንጉሴ አመልካችአቶ ኤርሚያስ ሓይሉ የሆነስት የረር ማኔጂንግ ዳይሬክተር ቀረቡ ተጠሪ አቶ ብርሃኑ ዳምጠው ወኪል አስፋው መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሠጥቷል ፍርድ ጉዳዩ ከውል ውጪ ኃላፊነትን መሰረት ያደረገ የጉዳት ካሳ ይከፈለኝ ጥያቄን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪ በአሁኑ አመልካች እና በአቶ በላይ አያሌው በአዳማ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም ባጭሩንብረትነቱ የአሁኑ አመልካች የሆነና በስር ሁለተኛ ተከሳሽ በነበሩት በአቶ በላይ አያሌው ይሽከረከር የነበረ የሰሌዳ ቁጥር እና ተሳቢው የሆነ ተሸከርካሪ በኋላ ገጭቷአቸው በቀኝ እግራቸው ላይ ተሳቢው ቆሞባቸው እግራቸውን ከጥቅም ውጪ ያደረገባቸው መሆኑንበዚህም ምክንያት አሽከርካሪው በወንጀል ተከሶ የተቀጣ መሆኑንበወቅቱ ተጠሪ በግል ድርጅት ተቀጥረው በወር ብር አንድ ሺህ አምስት መቶ ብር እያገኙ ሲሰሩ እንደነበርና ይኸው ገቢ በጉዳቱ ምክንያት የተቋረጠባቸው መሆኑን ገልጸው ወደፊት ለሰላሳ አመት አመታት ቢኖሩ ሊያገኙ የሚችሉትን የገቢ መጠን በማስላት አጠቃላዩን ደምረው ብር ዘጠኝ መቶ ፃያ ሺህ ብር ባልተነጣጠለ ኃላፊነት እንዲከፍሉ ይወሰንላቸው ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ አመልካች ለክሱ በሰጡት መከላከያ መልስ ለክሱ ኃላፊነት የሌለበት መሆኑን እና የጉዳት ካሳ መጠኑም እጅጉን የተጋነነ መሆኑን ዘርዝሮ ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲል ተከራክራል የስር ሁለተኛ ተከሳሽ ግን በሌሉበት ጉዳዩ ታይቷል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ማስረጃ በመስማት ጉዳዩን መርምሮ አመልካችን በመኪናው ባለንብረትነቱ ለተጠሪ አካል ጉዳት ኃላፊ በማድረግና የጉዳት ካሳ መጠኑን በተመለከተም የተጠሪ ወርፃዊ ገቢው እንዲጣራ ፍርድ ቤቱ ሲፈልግ አመልካች ትእዛዙን ሊያከብር ባለመቻሉ ታልፎ ተጠሪ በወር አንድ ሺህ ሁለት መቶ ብር እንደሚያገኙ ግንዛቤ በመውሰድ ይህንነ የገቢ መጠን አካላቸው ላይ ደረሰ ከተባለው የ ሰባ ከመቶ ጉዳት እና ተጠሪ ወደፊት ለፃያ አመታት ሊኖሩ አንደሚችሉ በመውሰድ አስልቶ ብር ሁለት መቶ አንድ ሺህ ስድስት መቶ ብር ሊሆን እንደሚገባከዚሁ የጉዳት ገንዘብ ውስጥም ተጠሪ ብር ዘጠና ሁለት ሺህ ሶስት መቶ ብር በአመልካች የተከፈላቸው መሆኑን አረጋግጦ ቀሪውን ብር አንድ መቶ ዘጠኝ ሺህ ብር አመልካችና የስር ሁለተኛ ተከሳሽ የሆኑት አቶ በላይ አያሌው በአንድነትና በነጠላ እዲከፈሉ ሲል ወስኗል በዚኅ ውሳኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኙን ለኦሮሚያ ብሔረዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርቦ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በሁዋላ የስር ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ ሙሉ በሙሉ ጸንቷል ከዚኅም በኋላ አመልካች የሰበር አቤቱታቸውን ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ቢያቀርብም ተቀባይነት አላገኘም የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው አመልካች ሰኔ ቀን ዓም በፃፉት ሶስት ገፅ የሰበር አቤቱታ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ላይ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈፅሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩአመልካች ለጉዳቱ ኃላፊ ተብሎ መወሰኑም ሆነ የጉዳት ካሳ ስሌቱ አግባብነት የሌለው መሆኑን በመዘርዘር መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታቸው ተመርምሮም ይህ ችሎት እንዲመለከተው የተያዘው ጭብጥ አመልካች ይካስ የተባለውን ገንዘብ አከፋፈል አስመልክቶ ከፍብሕቁጥር አንጻር ሲታይ አመልካች በአንድ ጊዜ ሊከፍል ይገባል ወይስ አይገባም። የሚሉትን ጭብጦች በመያዝና የአመልካችንና የተጠሪን የፅሑፍ ማስረጃና የምስክሮች ቃል በመመርመርና በመመዘን አስፈላጊም ከሆነ የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ ኤደንሲ ሙያዊ ማብራሪያ እንዲያቀርብ በማድረግ በመመርመር ውሣኔ እንዲሰጥበት ጉዳዩን በፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር መሠረት መልሰን ልከንለታል በዚህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ በትውስት የመጣው የከፍተኛ ፍርድ ቤት መዝገብ ይመለስ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤመ የሰመቁ ሐምሌ ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካችፁ የማህደር ኤጄንሲ ባለቤት ወሮ አለምነሽ ኤርሞ የቀረበ የለም ተጠሪ ወሪት አለም መስፍን ተወካይ ገበየ ደጉ ቀረቡ መዝገቡ ያደረው ለውሣኔ ሲሆን ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የጉዳት ካሣ ክስ የሚመለከት ሲሆን የተጀመረው በፌየመደረጃ ፍርድ ቤት በተጠሪ ከሣሽነት ነው ቀርቦ የነበረውም ክስ ተከሣሽ ከሣሽን ወደ ቤይሩት ለስራ ብር በማስከፈል የተከች ሲሆን አሰሪዬ ከኛ ፎቅ ወርውራኝ በግራ እግሬ ላይ ዘላቂ ጉዳት ደርሶብኛል በተጨማሪም አሰሪዬ የስድስት ወር ደመወዝ በወር ዶላር ወይም ብር ያልከፈሉኝ ሲሆን ለህክምና እና ትራንስፖርት እንዲሁም ለምግብ ወጪ አውጥቼያለው በመሆኑም ተከሣሽ ለደረሰብኝ ጉዳት ኃላፊ ስለሆነ ወደፊት በወር ብር የቀረብኝ ሆኖ ለ ዓመት በጉዳት ምክንያት ያጣሁትን እና ሌሎች ወጪዎችን ጨምሮ ብር ሁለት መቶ ሺህ አራት መቶ ሰላሳ ብር ተከሣሽ አንዲከፍል እንዲወስንልኝ የሜል ነው በቀረበው ክስ ላይ ተከሣሽ መልስ እንዲሰጥበት ታዞ በሰጠው መልስ ተከሣሽ ብር ስምንት ሺህ ብር አልተቀበለም ተቀብሎ ቢሆንም ይመልስልኝ ማለት አይችሉም በአሠሪያቸው ያልተከፈላቸው ደመወዝም የለም የስድስት ወራት ደመወዝ በዌስተርን ዩኒየን ለአቶ አያልነህ ገና ተልኳል የከሣሽ ደህንነት እንዲጠበቅ ተገቢውን አድርገናል አሰሪዋ ከፎቅ የወረወረቻት ስለመሆኑ የቀረበ ማስረጃ የለም ተከሣሽም በሰብአዊነት አሣክሜያታለሁ እንደዚሁም ጉዳቱ የደረሰው ከካንሰር በሽታ ጋር በተያያዘ እንጂ በመውደቋ ባለመሆኑ የቀረበው ክስ ውድቅ እንዲሆን በማለት ተከራክራለች ጉዳዩን በመጀመሪያ የተመለከተው የፌየመጀደረጃ ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክር እና ማስረጃ በመቀበል ጉዳቱ የደረሰው በመውደቋ ምክንያት ስለመሆኑ የቀረቡት ማስረጃዎች አያስረዱም በማለት የተጠየቀውን የጉዳት ካሣ ክስ ውድቅ ሲያደርግ ተከሣሽን ወደ ውጭ አገር ለመላኪያ በሚል ብር ስምንት ሺህ ብር በአዋጅ ቁ መሰረት መቀበል የሌለባቸውን የተቀበሉ በመሆኑ ለከሣሽ እንዲመልሱ እና የከሣሽን ደመወዝ በተመለከተ የስድስት ወራት ደመወዝ ስለመላኩ ማስረጃ ስለቀረበ ሁኖም ግን ከሣሽ የሰራችው ለ ወራት በመሆኑ የቀሪዎቹን የአምስት ወራት ደመወዝ ተከሣሽ እንዲከፍሏት በማለት ውሣኔ ሰጥቷል የአሁን ተጠሪ በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌከፍተኛ ፍርድ ቤት ያቀረበች ሲሆን ፍርድ ቤቱም ጉዳዩ ያስቀርባል በማለት የግራ ቀኙን ክርክር በመስማት ተጠሪ በተላከችበት አገር አሰሪዋ ከኛ ፎቅ ላይ ተወርውራ በእግሯ ላይ ጉዳት የደሰረ ስለመሆኑ እና በዚህም ምክንያት በዊልቸር እየተንቀሳቀሰች እንደሆነ ከማረጋገጡ በላይ የቀረቡት የሰነድ ማስረጃዎች ደግሞ አመልካች ከቤይሩት አገር አስመጡ የተባለው እና ተጠሪ ከጥቁር አንበሣ ሆስፒታል ያቀረቡት የህክምና ማስረጃዎች ሲሆን ቋሚ የአካል ጉዳት የደሰረባት ስለመሆኑ ስለሚያመላክቱ አመልካች ከሰጠችው የምስክርነት ቃል ጋር አንድ ላይ ስንመለከት በአሰሪዋ ከፎቅ ላይ በመወርወራ ምክንያት ከላይ የተመለከተው ጉዳይ የደረሰባት ስለመሆኑ ያረጋግጣል በማለት አንድ መቶ ፃምሣ ሰባት ሺህ አራት መቶ አርባ ብር አመልካች ለተጠሪ እንድትከፍል በማለት ክፍያው የሚፈጽምበትን አግባብ በማመላከት እና የሞራል ካሣ ብር አንድ ሺህ ብር በተጨማሪ እንዲከፈላት ውሣኔ ሰጥቷል አመልካች በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌጠቅላይ ፍርድ ቤት ያቀረበች ሲሆን ፍርድ ቤቱ የቀረበውን ቅሬታ በፍሥሥህግ ቁ መሰረት ሰርዞታል አሁን የቀረበው ቅሬታ በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ሲሆን ጉዳዩ ያስቀርባል በመባሉ የግራ ቀኙ ክርክር በጽሑፍ ተሰምቷል ችሎቱም የተነሱትን ክርክሮች ከተያዘው ጭብጥ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ መርምሯል እንደመረመረውም ጉዳዩ ለዚህ የሰበር ሰሚ ችሎት ያስቀርባል ሲባል ተይዞ የነበረው ጭብጥ አመልካች ደረሰ ለተባለው ጉዳት ኃላፊት አለባቸው በማለት የመወሰኑን አግባብነት ለመመርመር በሚል በመሆኑ የተያዘው ጉዳይ በዚህ መልኩ ቀደም ሲል ከተያዘው ጭብጥ አኳያ ታይቶ አልባት ማግኘት ያለበት ሁኖ ተገኝቷል በዚህ መሠረት ወደ ተያዘው ጉዳይ ስንመለስ አመልካች በአሰሪና ሰራተኛ አገናኝ አገልግሎት ሥራ የተሰማራ አንደመሆኑ መጠን የአዋጅ ቁ አጠቃላይ ንባብ መገንዘብ እአንሚቻለው በተለይ ወደ ውጭ አገር ለስራ የሚፄዱ ኢትዮጵያዊያን መብታቸው ድህንነታቸውና ክብራቸው ተጠብቆላቸው ወደ ስራ የሚሰማሩበትን አግባብ ለማመቻቸት በመሆኑ አና ይፄንንም ኃላፊነት መወጣት ያለባቸው በዚሁ ስራ የተሰማሩት እአንደአመልካች ዓይነት ድርጅቶች ስለመሆናቸው ያስገነዝባል አመልካችም ቢሆን በበታች ፍርድ ቤት በተደረገው ክርክር የተጠሪ ድህንነት እንዲጠበቅ ተገቢውን ሁሉ አድርጌአለሁ በሚል እንጂ ኀላፊነት የለብኝም በሚል የቀረበ ክርክር የለም በመሆኑም በዚህ የሰበር ሰሚ ችሎት ደረጃ አሰሪዋ ላደረሰችው ጉዳት ኃላፊነት የለብኝም በሚል የቀረበው የአመልካች ክርክር ተቀባይነት ያለው ሁኖ አልተገኘም ሌላው የደረሰው ቋሚ የአካል ጉዳት ከምን የተነሣ እንደሆነ አመልካች ተጠሪ ባለባት የካንሰር በሽታ እንጂ በመውደቅ የደረሰ አይደለም በሚል ተከራክራለች ተጠሪ በበኩሏ ጉዳት የደረሰብኝ አሰሪዬ ከኛ ፎቅ ላይ ስለጣለችኝ የደረሰብኝ ነው በማለት ተከራክራለች ይሄን ክርክር በተመለከተ በተለይ የይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤቶች ተጠሪ በመውደቋ ምክንያት ቋሚ የአካል ጉዳት የደረሰባት ስለመሆኑ በሰው እና በሰነድ ማስረጃ ተረጋግጧል ወደ ሚለው ድምዳሜ ደርሷል ይፄው የፌከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሣኔ በፌጠቅላይ ፍርድ ቤትም ፀንቷል በተጠሪ አካል ላይ የደሰረው ቋሚ የአካል ጉዳት የደረሰው በመወድቅ ምክንያት ነው ወይስ በሌላ ምክንያት የሚለውን ክርክር ደግሞ የፍሬ ነገር እንጂ የመሠረታዊ የህግ ስህተት ክርክር ባለመሆኑ በዚህ የሰበር ሰሚ ችሎት ደረጃ ሊነሣ የሚችል ሁኖ አልተገኘም በዚህ የክርክር ነጥብ ላይ ደግሞ የበታች ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤቶች ጉዳቱ የደረሰው በደረሰባት የመውደቅ አደጋ ምክንያት እንደሆነ በፍሬ ነገር ረገድ ድምዳሜ ላይ ደርሰዋል ማስረጃን መመዘን እና ፍሬ ጉዳይን ማጣራት ደግሞ የበታች ፍርድ ቤቶች ስልጣን በመሆኑ እና የዚህ የሰበር ሰሚ ችሎት ስልጣን መሠታዊ የህግ ስህተት ሲኖር ማቃናት ስለመሆኑ በኢፌዲ ህገ መንግስት አንቀጽ ሀ እና በአዋጅ ቁ አንቀጽ ስር የተመለከተ በመሆኑ በፍሬ ነገር ረገድ በበታች ፍርድ ቤቶች የተደረሰበትን ድምዳሜ እንዳለ የምንቀበለው ይሆናል ማለት ነው በመሆኑም አመልካች በተጠሪ ላይ የደረሰው ጉዳት በመውደቋ ሣይሆን በሌላ በሽታ ምክንያት ነው በማለት የምታነሣው ክርክር በዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት ደረጃ የሚስተናገድ ባለመሆኑ አልፈነዋል አመልካችም ለደረሰው ጉዳት ኃላፊነት አለባት ተብሎ ለተጠሪ ካሣ እንድትከፍል መወሰኑ በአግባቡ ነው ከሚባል በስተቀር የሚነቀፍበትን ምክንያት አላገኘንም ባጠቃላይ የፌከፍተኛ ፍርድ ቤት በተጠሪ ላይ ለደረሰው ቋሚ የአካል ጉዳት አመልካች ኃላፊነት አለባት በማለት ካሣ እንድትከፍል መወሰኑ እና የፌጠቅላይ ፍርድ ቤትም ይሄንን ውሣኔ ማጽናቱ በአግባቡና የተፈፀመ መሠረታዊ የህግ ስህተት የለም ብለናል በመሆኑም ቀጥሎ የተመለከተውን ውሣኔ ሰጥተናል ውሣኔ የፌጠቅላይ ፍርድ ቤት በመዝ ቁ ጥቅምት ቀን ዓም እና የፌከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝቁ ሐምሌ ቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጡት ውሣኔ በፍሥሥህግ ቁ መሰረት ፀንቷል አመልካች በተጠሪ ላይ ለደረሰው ቋሚ የአካል ጉዳት ኃላፊነት አለባት በማለት በፌየከፍተኛ እና የጠቅላይ ፍርድ ቤቶች የተሰጠው ውሣኔ በአግባቡ ነው ብለናል በዚህ የሰበር ሰሚ ችሎት ታህሣስ ቀን ዓም በዋለው ችሎት ተሰጥቶ የነበረው የእግድ ትእዛዝ ተነስቷል በዚህ ችሎት በተደረገው ክርክር በግራ ቀኙ ለደረሰው ወጪና ኪሣራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤዮ ጉምሩክ ቀረጥ ግብር የሰመቁ መስከረም ቀን ዓም ዳኞች ሐጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሣ አዳነ ንጉሴ አመልካችፁ የኢትዮጵያ ገቢዎች ጉምሩክ ባለሥልጣን ዐቃቤ ህግ አቶ ሽመልስ አበበ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ንጉሴ ገብረፃዲቅ ጠበቃ አቶ አበበ ታዬ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡት የቅጣት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ ተሻሽሎ እንዲወሰንልኝ በማለት ያቀረበውን የሰበር አቤቱታ መርምር ለመወሰን ነው ክርክሩ በመጀመሪያ የታየው በፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ነው የሥር ፍርድ ቤት አመልካች ተጠሪ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ እንደተሻሻለ በመተላለፍ የጋራ ንብረቱ በሆነውና የሰሌዳ ቁጥሩ አክአ የሆነውን መኪና በሹፌርነት እያሽከረከረ እያለ ወደ አገር ውስጥ እንዳይገባ በህግ የተከለከለ ዘጠኝ ቦንዳ ልባሽ ጨርቅ ከቡታጅራ ወደ አዲሰ አበባ ለማስገባት ሲሞክር ነሐሴ ቀን ዓም ከሌሊቱ ዘጠኝ ሠዓት ሰበታ ከተማ ስለተያዘ የጉምሩክን ህግ የመጣስ ወንጀል ፈፅሟል በማለት የወንጀል ክስ አቅርቧል ተጠሪ የወንጀሉን ድርጊት አልፈፀምኩም ጥፋተኛ አይደለሁም በማለት ተከራክሯል አመልካች ተጠሪ ሲያሽከረክረው በነበረው መኪና ዘጠኝ ቦንዳ ልባሽ ጨርቅ ተጭኖ የተገኘ መሆኑን የሚያስረዳ ማስረጃ አቅርቧል እንዲሁም ወንጀሉ የተፈፀመበት የሰሌዳ ቁጥሩ አአ የሆነው መኪና የተጠሪው የአቶ ንጉሴ ገዓዲቅ እና የአቶ ጌታቸው ገዛኸኝ የጋራ ሀብት መሆኑን የሚያስረዳ የመኪናውን የባለሀብትነት ማረጋገጫ ደብተርና ከአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢር የተፃፈ የሰነድ ማስረጃ አቅርቧል ተጠሪ በወቅቱ እሱ ወባ ተነስቶበት ታሞ የነበረ መሆኑን ዘጠኝ ቦንዳ ልባሽ ጨርቅ ከእኔ እውቅና ውጭ የተጫነ መሆኑን ያስረዱልኛል በማለት ሁለት የመከላከያ ምስክሮች አቅርቦ አሰምቷል የሥር ፍርድ ቤት የግራቀኙን ማስረጃ ከመረመረና ከመዘነ በኋላ ዐቃቤ ህግ ባቀረበው ክስ የጠቀሰውን አዋጅ ቁጥር አንቀፅ በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ህግ ቁጥር መሠረት ወደ አዋጅ ቁጥር ዐ አንቀፅ በመለወጥ ተጠሪ ከላይ የአዋጅ ቁጥር አንቀፅ እንደተሻሻለው በመተላለፍ ወንጀል የፈፀመ ጥፋተኛ ነው በማለት የጥፋተኝነት ውሣኔ ሰጥቷል የሥር ፍርድ ቤት የግራቀኙን የቅጣት አስተያየት ከሰማ በኋላ ተጠሪ በሶስት ዓመት አስራት እንዲቀጣና የተያዘው ዘጠኝ ቦንዳ ልባሽ ጨርቅ ለመንግስት ገቢ እንዲሆን ውሣኔ ሰጥቷል አመልካች የሥር ፍርድ ቤት ተጠሪን ጥፋተኛ ያለበት የህግ ድንጋጌና የሰጠውን የቅጣት ውሣኔ በመቃወም ይግባኝ ለከፍተኛው ፍርድ ቤት አቅርቧል የከፍተኛው ፍርድ ቤት የሥር ፍርድ ቤት የሰጠውን የጥፋተኛነትና የቅጣት ውሣኔ አፅንቶታል አመልካች ሚያዝያ ቀን ዓም በተዓፈ የሰበር አቤቱታ ተጠሪ አዋጅ ቁጥር እና የተሻሻለው አዋጅ ቁጥር አንቀጽ የተደነገገውን በመተላለፍ በሀላፊነት ይዞ በሚያሽሸከረክረውና የጋራ ንብረቱ በሆነው መኪና ዘጠኝ ቦንዳ ልባሽ ጨርቅ ይዞ መገኘቱ በማስረጃ ተረጋግጧል የመጓጓዥያ ሀላፊ የሚለው ሀሳብ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ግልፅ ትርጉም ተሰጥቶታል በዚህ ድንጋጌ በተሰጠው ትርጓሜ መሠረት ማንኛውም መዓጓዥያ በጉዞ ላይ አንዳለ እንዲይዝ አንዲቆጣጠር ወይም ሥራውን እንዲመራ ሥልጣን የተሰጠው ሰው ወይም ወኪሉን የሚያጠቃልል መሆኑ በግልፅ ተደንግጓል የተጠሪ አድራጎት በአዋጅ ቁጥር በአዋጅ ቁጥር በአንቀፅ እንደተሻሻለው የሚሸፍን ሆኖ እያለ የበታች ፍርድ ቤቶች የህጉን ድንጋጌ ግልፅ ይዘት በመተላለፍ ተጠሪ የተሻሻለው አዋጅ ቁጥር አንቀጽ የተመለከተውን በተመላለፍ ወንጀል የፈፀመ ጥፋተኛ ነው በማለት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው ከዚህ በተጨማሪ የሥር ፍርድ ቤት ተይዞ የነበረው መኪና ለተጠሪ እንዲመለስለት የሰጠው ውሣኔ የአዋጅ ቁጥር አንቀፅ አንቀፅ አንቀፅ የሚጥስና መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲሻሽልን በማለት አመልክቷል ተጠሪ በበኩሉ ታህሣሥ ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ መልስ በመኪናው ዘጠኝ ቦንዳ ልባሽ ጨርቅ ጭኖ ተገኝቷል በተባለበት ፅለት በመኪናው ውስጥ የነበርኩ ቢሆንም እኔ ወባ ታምሜ ስለነበረ ህጋዊ መንጃ ፈቃድ ያለው የመኪና ረዳት ሹፌር አቶ ሀይሉ ቢሰጠኝ መኪናውን ያሽከረክር እንደነበርና ልባሽ ቦንዳ ጨርቁ በመኪናው ላይ መጫኑን የማላውቅ መሆኔን በመከላከያ ማስረጃ አስረድቻለሁ ስለዚህ የበታች ፍርድ ቤቶች አመልካች ባቀረበው የወንጀል ክስ የጠቀሰውን የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌ በመለወጥ በአዋጁ አንቀፅ በተደነገገው መሠረት ጥፋተኛ ብለው የሰጡት የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የለበትም በማለት መልስ ሰጥቷል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው የፅሑፍ ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም ጉዳዩን መርምረናል እኛም የበታች ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሣኔና ትዕዛዝ አግባብነት ያላቸውን የህግ ድንጋጌዎች መሠረት ያደረገ ነው ወይስ አይደለም የሚለው ጭብጥ መታየት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል አመልካች ለሥር ፍርድ ቤት ባቀረበው ማስረጃ ተጠሪ የጋራ ንብረቱ በሆነውና በወቅቱም በሀላፊነት ይዞት በነበረው መኪና ዘጠኝ ቦንዳ ልባሽ ጨርቅ ጭኖ መገኘቱን የሥር ፍርድ ቤት በፍሬ ጉዳይ ደረጃ አረጋግጧል ይህ የተጠሪ አድርጎት በየትኛው የህግ ድንጋጌ ያስጠይቃል የሚለውን ስንመለከት በማጓጓዣው የውጭም ሆነ የውስጥ አካል የጉምሩክ ሥነ ሥርዓት ያልተፈፀመበት ክልከላ ገደብ ወይም ቁጥጥር የተደረገበትን ወይም የኮንትሮባንድ ዕቃን ሲያጓጉዝ ከተገኘ ይህንን የወንጀል አድራጎት ለመከላከል ተገቢነት ያላቸውን ጥንቃቄዎች ሁሉ መውሰዱን ካላሥረዳ ዕቃው ወይም ማጓጓዥያው መወረሱ እንደተጠበቀ ሆኖ ዕቃው ላይ ሊከፈል ከሚገባው ቀረጥ የማያንስ የገንዘብ መቀጮ እና ከአሥራ አምስት እስከ ሀያ ዓመት በሚደርስ አስራት ይቀጣል በማለት በደነገገው በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌ የሚሸፈን ነው ከዚህ አንፃር ስንመለከተው የሥር ፍርድ ቤት የማጓጓዥያ ሀላፊነትን የሚደነግገውን የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ በመጥቀስ አመልካች ያቀረበውን ክስ በወንጀለኛ መቅጫ ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር በመቀየር ተጠሪ ህገ ወጥ ዕቃዎችን ይዞ ስለመገኘት በሚደነግገው የአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ጥፋተኛ ነው በማለት የሰጠው ውሣኔ የተጠሪን ግዙፍ ተግባር ሞራላዊ ሁፄታ አግባብነት ካለው የህጉ ድንጋጌ ጋር ያላገናዘበና መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል ስለሆነም በወንደለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ለ መሠረት የበታች ፍርድ ቤቶች የሰጡትን የጥፋኝነት ውሣኔ በማሻሻል ተጠሪ በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ የተደነገገውን በመተላለፍ ወደ አገር ውስጥ እንዳይገባ የተከለከለ ዘጠኝ ቦንዳ ልባሽ ጨርቅ የጋራ ባለሀብት በሆነበት መኪና ሲያስገባ የተያዘ ጥፋተኛ ነው በማለት የጥፋተኛነት ውሣኔ ሰጥተናል የቅጣቱን መጠን በተመለከተ ተጠሪ በሶስት ዓመት እስራት እንዲቀጣና የተያዘው ዘጠኝ ቦንዳ ልባሽ ጨርቅ እንዲወረስ የበታች ፍርድ ቤቶች ወስነዋል የበታች ፍርድ ቤቶች ከሰጡት ከዚህ የቅጣት ውሣኔ በተጨማሪ ተጠሪ ጥፋተኛ ሆኖ በተገኘበት የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌ መሠረት ተጠሪ አቶ ጌታቸው ገዛኸኝ ጋር የጋራ ባለንብረት የሆነበት የሰልዳ ቁጥሩ አአ የሆነው መኪና ላይ ተጠሪ ያላቸው ድርሻ ሊወረስ እንደሚገባው ከህጉ ድንጋጌ ለመገንዘብ ይቻላል በመሆኑም የበታች ፍርድ ቤቶች የሰጡት የቅጣት ውሣኔ እንደተጠበቀ ሆኖ ተጠሪ የሰሌዳ ቁጥሩ አአ ላይ ያለው የባለሀብትነት ድርሻ ተወርሶ ለመንግስት ገቢ ሊሆን ይገባል በማለት የበታች ፍርድ ቤቶች የሰጡትን የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሣኔ በወንጀለኛ መቅጫ ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ መ መሠረት በማሻሻል ወስነናል ውሣኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡት የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሣኔ ተሻሽሸሏል ተጠሪ ከአቶ ጌታቸው ገዛኸኝ ጋር የጋራ ባለሀብት የሆነበት የሰሌዳ ቁጥሩ አአ በመሆነው መኪና ላይ ያለው ድርሻ ለመንግስት ገቢ ሊሆን ይገባል በማለት በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ መሠረት ወስነናል ይኸ ውሣኔ አቶ ጌታቸው ገዛኸኝ የሰሌዳ ቁጥሩ አአ በሆነው መኪና ላይ ያላቸውን ግማሽ የጋራ ባለሀብትነት የሚነካ አይደለም ብለናል መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት እከ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞችተገኔ ጌታነህ ሓጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አመልካች አቶ አህመድ ሁሴን ጠበቆች ወርቅነህ በረደድና ሙሉጌታ አዞ ግሎባል ኃየተየግል ማህበር ወንድም አገኘሁ ቀረቡ ተጠሪየኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ዐህግ ፍስሐ ዓለማየሁ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የጉምሩክ ወንጀልን ተከትሎ ሊጣል ስለሚገባው ቅጣትና ፍርድ ቤቱ በቅጣት አጣጣል ሊከተለው ስለሚገባው ስርዓት የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪ ባሁኑ አመልካቾችና በሌሎች አምስት ሰዎች የጉምሩክ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ መ እና ስር የተመለከተውን በመተላለፍ በአመልካቾች አማካኝነት ወደ አገር ውስጥ እንዲገባ የተደረገ የባትሪ ድንጋይ ባልተሟላ ሰነድ ቀረጥና ታክስ ሳይከፍሉ ፍተሻ ሳይደረግ የጉምሩክ ሥነ ሥርዓት ሳይጠናቀቅ በማን እንደተዘጋጀ ባልታወቀ የእቃ መልቀቂያ እንዲለቀቅ በማድረግ የጉምሩክ ማጭበርበር ወንጀል ፈፅመዋል እንዲሁም በተጠቀሰው አዋጅ አንቀጽ ስር የተመለከተውን በመተላለፍ ከላይ የተገለፀውን አቃ ቀረጥና ታክስ ሳይከፈልበት እንዲቆይ በማድረጋቸው የጉምሩክ ስነ ሥርዓትን የማሰናከል ወንጀል ፈጸመዋል በሚል በመሰረተው ክስ መነሻ ነው የአሁኑ አመልካቾች ክሱን ክደው በመከራከራቸው አቃቤ ሕግ አሉኝ ያላቸውን የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን አቅርቦ አስምቷል ከዚህም በኋላ አመልካቾች የወንጀል ድርጊቶቹን ስለመፈፀማቸው አቃቤ ሕግ በማስረጃዎቹ ማስረዳቱን ፍርድ ቤቱ በማመን አመልካቾች እንዲከላከሉ ሲል ብይን ሰጥቶ አመልካቾች አሉን ያሏቸውን ማስረጃዎችን አቅርበው አሰምተዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትም ጉዳዩን መርምሮ አመልካቾች የተከሰሱባቸውን ወንጀሎች ያለመፈጸማቸውን በመካላከያ ማስረጃዎቻቸው አስረድተዋል በዚህም ምክንያት የአቃቤ ሕግ ማስረጃዎችን አስተባብለዋል በሚል ምክንያት በወመሥሥሕቁጥር መሰረት ከክሱ በነፃ አሰናብቷቸዋል ኢግዚብትን በተመለከተ ግን ኛ አመልካች በማጭበርበር ስራ ባይሳተፉም እንደባለንብረት ተከታትለው ጉዳዩን ከማስፈጸም አንፃር ያደረጉት ጥረት ስለመኖሩ አላስረዱም በማለት ንብረቱ ሊመለስላቸው የሚችልበት የሕግ አግባብ የለም ሲል በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት ለመንግስት እንዲወረስ ወስኗል በዚህ ውሳኔ አመልካቾች ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በሁዋላ የሥር ፍርድ ቤት ለውሳኔው መሰረት ያደረገው ድንጋጌ ለጉዳዩ አግባብነት የሌለው መሆኑን በመጥቀስና ለጉዳዩ አግባብነት ያለው ድንጋጌ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሀ ስር የተመለከተው መሆኑን በመለየት በስር ፍርድ ቤት ንብረቱ ለመንግስት ውርስ ይሁን ተብሎ የተሰጠውን የውሳኔ ክፍል ሕጋዊ መሆኑን በመቀበል ውሳኔን በውጤት ደረጃ አንፅቶታል የአሁኑ የሠበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካቾች አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም ባጭሩ አመልካቾች ከወንጀል ተግባሩ ነፃ ተብለው ከተወሰነ በሁዋላ በኢግዚቢትነት የተያዘው እቃ በመንግስት እንዲወረስ ተብሎ የተሰጠው የውሳኔ ክፍል ከአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ለ ድንጋጌ አኳያ ሲታይ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በማለት እንዲታረምላቸው ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም አመልካቾች ከተከሰሱበት ወንጀል ነጻ የተሰናበቱ ቢሆንም በተጠሪ መስሪያ ቤት የነበረው ንብረት በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሀ መሰረት ሊወረስ ይገባል የመባሉን አግባብነት ከተጠቃሹ አዋጅ አንቀጽ ለ ድንጋጌ አኳያ ለመመርመር ሲባል ለሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎለት ቀርቦ ግራ ቀኙ በፅሑፍ ተከራክረዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካቾች ከሌሎች ሰዎች ጋር በስር ፍርድ ቤት ክስ የቀረበባቸው ኛ አመልካች ወደ ሀገር ውስጥ ባትሪ ድንጋይ ለማስገባት በዲክላራሲዮን ቁጥር ር በስር ተከሳሽ በነበሩት የጉምሩክ አስተላላፊ ድርጅትና ሰራተኞች አማካኝት ዲክላራሲዮን ሲቀርብ ለጉምሩክ ባለስልጣን የአዲስ አበባ ንግድ እቃዎች ማስተናገጃ ቅርንጫፍ ፅቤት ለሚቀርበው ዲክላራሲዮን ጋር አባሪ ሆኖ የቀረበው የእቃ ማስጫኛ ሰነድ ሀከ ህ ብዛቱ ደርዘን ኦሴል ባትሪ ድንጋይ ወደ አገር ውስጥ እንደሚገባ የሚገልፅ ሰነድ ለውጭ ምንዛሪ ማስፈቀጃ ለአቢሲኒያ ባንክ በሚቀርበው ደርዘን ኦሴል ባትሪ ድንጋይ ወደ አገር ውስጥ እንደሚገባ አድርጎ በማቅረብ የጉምሩክ ሥነ ሥርአት ያልተፈፀመበትና የቀረጥና ታክስ መጠኑ ብር ሁለት መቶ ሰባ ስምንት ሺህ ሁለት መቶ አርባ ሰባት ብር ከዜሮ ዘጠኝ ሳንቲም ሳይከፈልበት በኛ አመልካች መጋዘን በተደረገ ብርበራ ብዛቱ ካርቶን የሆነ ኦሴል ባትሪ ድንጋይ ተከማችቶ በመገኘቱ የጉምሩክ ማጭበርበር ወንጀልና የጉምሩክ ስነሥርዓትን የማሰናከል ወንጀል ተከሰው የአቃቤ ሕግ ማስረጃዎችን በመከላከያ ማስረጃዎቻቸው አስተባብለዋል በማለት በነባ የተሰናበቱ መሆኑን ለወንጀል ድርጊቶች መሰረት የሆነውን የባትሪ ድንጋይ ግን ለመንግስት እንዲወረስ በማለት የቅጣት ውሳኔ የተሰጠ መሆኑን ነው በመሰረቱ አዋጅ ቁጥር በክፍል አራት በጉምሩክ ሥራ ላይ ስለሚፈፀሙ ወንጀሎች የሚደነግጉ ድንጋጌዎችን የያዘ ሲሆን ይኸው የአዋጁ ክፍል በምዕራፍ አንድ በባለስልጣኑ ሠራተኞች ስለሚፈፀሙ ወንጀሎችና ቅጣታቸው ሲደነግግ በምዕራፍ ሁለት ስር በተለይም ከአንቀፅ እስከ ድረስ በተደነገጉት ድንጋጌዎች በሌሎች ሰዎች ስለሚፈፀሙ የጉምሩክ ወንጀሎችና የቅጣት አይነትና መጠን አንዲሁም ስለፍርዱ ቤቱ ስልጣን የሚደነግግ መሆኑ ግልጽ ነው አሁን በተያዘው ጉዳይ አመልካቾች አጥብቀው የሚከራከሩት የበታች ፍርድ ቤቶች የቅጣት ውሳኔ የአዋጁን አንቀጽ ሀ ስር የተመለከተውን ድንጋጌ መሰረት ማድረጉ ያላግባብ ነው ለጉዳዩ አግባብነት ያለው ድንጋጌ የአዋጁ አንቀጽ ለ ስር የተመለከተው ነው በማለት ነው በአርግጥ ሁለቱ ንዑስ ድንጋጌዎች ጥፋተኛ ወይም ነጻ የማድረግ ውሳኔ በውርስ ላይ ስለሚኖረው ውጤት በሚደነግገው አንቀጽ ስር ያሉ ሲሆን ተፈጻሚ የሚሆኑበት አግባብ የተለያየ መሆኑን የድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ ያሳያል የአዋጁ አንቀጽ ሀ ድንጋጌ ተፈጻሚ የሚሆነው የአዋጁን ድንጋጌዎችን በመተላለፍ የተከሰሰ ሰው በነፃ የተሰናበተ ከሆነ ፍርድ ቤቱ አቃው ወይም ማጓጓዣው የጉምሩክ ሕግን የመተላለፍ ድርጊት የተፈፀመበት ስለመሆኑ የቀረበለት ማስረጃ አጥጋቢ ሆኖ ካገኘው የውርስ ትዕዛዝ የሚሠጥበትን አግባብ የሚደነግግ ሲሆን በፊደል ለ ስር የተመለከተው ድንጋጌ ደግሞ አቃው ወይም ማጓጓዣው የጉምሩክ ሕግን የመተላለፍ ድርጊት የተፈፀመበት ስለመሆኑ የቀረበለት ማስረጃ አጥጋቢ ሆኖ ካላገኘው ተገቢው ቀረጥና ታክስ እንዲከፈል ወይም ሌላ አግባብነት ያለውን ትፅዛዝ በመስጠት አቃው ወይም ማጓጓዣው ለባለቤቱ ወይም ለተያዘበት ሰው አንዲመለስ የሚደረግበትን አግባብ የሚደነግግ ነው ሁለቱ ድንጋጌዎች ይዘታቸው ሲታይ የሚፈጸሙበት አግባብ እጅጉን የተለያየ ነው በጉምሩክ ወንጀል የተከሰሰ ሰው በነፃ የተለቀቀ ቢሆንም ወንጀሉ የተፈጸመበት አቃ ወይም ማጓጓዣ የሚወረሰው የጉምሩክ ሕግን የመተላለፍ ድርጊት ስለመፈፀሙ ፍርድ ቤቱን የሚያጠግብ ማስረጃ ሲቀርብ ሲሆን ማስረጃው አጥጋቢ ካልሆነ ብቻ ፍርድ ቤት እቃውን ወይም ማጓጓዣውን እንዳይወረስ በማድረግ ተገቢው ቀረጥና ታክስ እንዲከፈል ሊያዝ የሚገባው መሆኑን ድንጋጌዎቹ እንደየቅደምተከተላቸው ያሳያሉ ለጉዳዩ የቀረበው ማስረጃ አጥጋቢ መሆን ያለመሆኑ ደግሞ ፍሬ ነገርን ለማጣራትና ማስረጃን ለመመዘን ስልጣን ባላቸው ፍርድ ቤቶች የሚታይ ጉዳይ ነው ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስ ለወንጀሉ ክስ መሰረት የሆነው የባትሪ ድንጋይ በአዋጁ ቁጥር አንቀጽ ስር ስለእቃ የተሰጠውን ትርጉም የሚያሟላ ሲሆን ከአመልካቾች ጋር በስር ፍርድ ቤት ተከሰው በነበሩት የተወሰኑት ሰዎች የጉምሩክ ሕግን የመተላለፍ ድርጊት የተፈፀመበት መሆኑ ተረጋግጧል ጉዳዩን በይግባኝ የተመለከተው የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቃቤ ሕግ በስር ፍርድ ቤት የተያዘው ንብረት የጉምሩክ ሕግን የመተላለፍ ድርጊት የተፈጸመበት ስለመሆኑ ባቀረበው ማስረጃ በአጥጋቢ ሁኔታ ማስረዳቱን በውሳኔው ላይ በግልፅ አስፍሯል ይህ ፍሬ ነገርን የማጣራትና ማስረጃን የመመዘን ስልጣን ያለው ፍርድ ቤት የደረሰበት ድምዳሜ በዚህ ችሎት ተቀባይነት የማያገኝበት አግባብ የሌለ መሆኑን ከኢፌዲሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ ሀእና ከአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ የምንገነዘበው ጉዳይ ነው ምክንያቱም የማስረጃው አጥጋቢ መሆን ያለመሆኑ የማስረጃ ምዘና ጉዳይ እንጂ የመሰረታዊ ሕግ ስህተት መመዘኛን የሚያሟላ አይደለም በመሆኑም አመልካቾች የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ለ ድንጋጌ ለጉዳዩ ተፈጻሚነት ሊኖረው ይገባል በማለት ያቀረቡት ክርክር ለወንጀል ድርጊቱ መሰረት የሆነው እቃ የጉምሩክ ሕግን የመተላለፍ ድርጊት የተፈጸመበት መሆኑን አቃቤ ሕግ በአጥጋቢ ማስረጃ አስረድቶ በመገኘቱ ፍርድ ቤቶቹ እንዲወረስ ያዘዙ መሆኑን ያላገናዘበ በመሆኑ ተቀባይነት የሌለው ሲሆን የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የአዋጅን አንቀጽ ሀ ድንጋጌ ለምክንያቱ መሰረት በማድረግ የሰጠው ውሳኔ ምንም አይነት የሕግ ስህተት የሌለበት ሁኖ አግኝተናል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ው ሣ ኔ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ታህሳስ ቀን ዓም የተሰጠው ውሳኔ ፀንቷል ለጉዳዩ ተፈጻሚነት ያለው የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሀ ድንጋጌ በመሆኑ የአመልካቾች አቤቱታ ተቀባይነት የለውም ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፃዲ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞችፁ ሐጐስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሣ አዳነ ንጉሴ አመልካችፁ የኢትዮጵያ የሰባተኛው ቀን አደቬንቲስት ዓለም አቀፍ ቤተክርስቲያን የአቃቂ አድቬንቲስት ሚሲዮን ትቤት ጠበቃ ዶር ዘውድነህ በየነ ቀረቡ ተጠሪ የአቃቂ ቃልቲ ክፍል ከተማ ወረዳ አስተዳደር ገቢዎች ቤት ዐቃቤ ህግ ቶላኒ ታከለ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ፍቤት የከተማው ይግባኝ ሰሚ ፍቤትና የከተማው ሰበር ችሎት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት ያቀረበውን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ጉዳዩ የቤትና የቦታ ኪራይና ግብር አፈጻጸም የሚመለከት ነው የክርክሩ መነሻ የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ አስተዳደር ገቢዎች ጽቤት አመልካች ዓም እስከ ዓም ያልከፈለው የቦታ ኪራይ የከተማው ቤት ግብርና መቀጮ ብር ሰባት መቶ ሰላሣ አራት ሺህ አንድ መቶ አስር ብር ከፃያ ሣንቲም እንዲከፈል የግብር ውሣኔ ማስታወቂያ የሰጠው መሆኑን ገልጾ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የግብር ውሣኔውን እንዲያስፈጽም ያቀረበው የአፈጻጸም ክስ ነው አመልካች የበጐ አድራጐት ድርጅት በመሆኑ የቦታ ኪራይና ግብር ከመክፈል ነጻ መሆኑን በመጥቀስ ያቀረበውን ክርክር የሥር ፍቤት ባለመቀበል በመወሰኑና የከተማው ይግባኝ ሰሚ ፍቤትና ሰበር ችሎት የስር ፍቤት ውሣኔ በማጽናታቸው ጉዳዩ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት የሰበር ችሎት ቀርቦ የስር ፍቤት አመልካች ለትርፍ የተቋቋመ ድርጅት ስለመሆኑ ወይም የበጉ አድራጐት ድርጅት መሆኑን አጣርቶ እንዲወሰን ጉዳዩን ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት መልሶታል በስር ፍቤት የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት በሰበር መዝገብ ቁጥር ጥር ቀን ዓም በሰጠው ውሣኔ በሰጠው መመሪያ መሠረት አመልካች የበጐ አደራጐት ድርጅት ስለመሆኑ የበገ አድራጐት ድርጅቶች ማህበር ኤጀንሲ ማብራሪያ እንዲሰጥበት በማድረግና አመልካች ከተማሪዎች ወርሀዊ ወይም ዓመታዊ ክፍያና የመመዝገቢያ ክፍያ የሚያስከፍል መሆኑን አመልካች በግቢው ውስጥ ገቢ የሚያስገኙ የተለያዩ የጓሮ አትክልት ልማት የዶሮ እርባታ የከብቶች ወተትና የወተት ተዋጽኦ ገቢ የሚያገኝ መሆኑን ከዚህ በተጨማሪ ከወፍጮ ቤት አገልግሎት ከሱቅና ለስላሣ ሽያጭ ገቢ የሚያገኝ መሆኑን ትምህርት ቤቱ ትፍፋማ ሊሆን የሚችል ቢሆንም ባለው ብልሹ አስተዳደር ምክንያት ትፍፋማ እንዳልሆነ በመግለጽ የኪራይና የቤት ግብር ከመክፈል ነጻ የሚያደርጉ የበጐ አድራጐት ድርጅት መስፈርት አያሟላም ብር ስድስት መቶ አስራ አንድ ሺህ ሰባት መቶ ዘጠና ስምንት ብር ከሃያ ሣንቲም ለፍርድ ባለመብቱ ለተጠሪ እንዲከፍል በማለት ውሣኔ ሰጥቷል አመልካች በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለአዲስ አበባ ይግባኝ ሰሚ ፍቤት አቅርቧል ይግባኝ ሰሚው ፍቤት የአመልካችን ይግባኝ አልተቀበለውም አመልካች የሰበር አቤቱታ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ይግባኝ ሰሚ ፍቤት የሰበር ችሎት አቅርቦ የከተማው የሰበር ችሎት የአመልካችን አቤቱታ አልተቀበለውም መጋቢት ቀን ዓም በተጻፈ የሰበር አቤቱታ የአቃቂ አድቬንቲስት ሚስዮን ትምህርት ቤት ህጋዊ ሰውነት ያለው ተቋም አይደለም ትምህርት ቤቱ በንግድ ህግ ቁጥር መሠረት የንግድ ፈቃድ ከንግድ ቢሮ አውጥቶ የተቋቋመ አይደለም ስለሆነም ትምህርት ቤቱ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት ከግብር ነጻ መሆን ሲገባው በተጠሪ የተወሰነውን ግብር እንዲከፍል መወሰኑ መሠረታዊ የህግ ስህተት አለበት ከዚህ በተጨማሪ አመልካች በአፈጻጸሙ ክስ ላይ ያቀረበውን የይርጋ መቃወሚያ በማለፋ ከሀያ አራት ዓመት በኋላ የቀረበ ክስ በማስተናገድ የበታች ፍቤቶች የሰጡት ውሣኔ የፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ህግ ቁጥር የሚጥስ በመሆኑ በሰበር ታይቶ ሊታረምልኝ ይገባል የስር ፍቤት ይህ ጠቅላይ ፍቤት ጉዳዩን ሲመልስለት እንዲጣራ ትዕዛዝ የሰጣቸውን ጉዳዮች በአግባቡ ሣያጣራ የሰጠው ውሣኔ በመሆኑ በትኩረት ሊታይልን ይገባል የበጐ አድራጐት ድርጅቶችን ማህበራት ኤጀንሲ በዚህ ጉዳይ ማስረጃ የመስጠት ስልጣን ያሌለው ሆኖ እያለ በህግ የተሰጠውን ስልጣን በመተላለፍ የሰጠውን አስተያየት መሠረት በማድረግ የበታች ፍቤቶች ውሣኔ መስጠታቸው መሠረታዊ የህግ ስህተት ነው ስለዚህ ተቋሙ ሀይማኖታዊ ተቋም ሆኖ እያለ ተጠሪ የወሰነውን ግብር እንዲከፍል የሰጠውን ውሣኔ እንዲፈጽም የበታች ፍቤቶች የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት አመልክቷል ተጠሪ በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን በኩል ግንቦት ቀን ዓም ጽፎ ባቀረበው መልስ የአቃቂ አድቬንቲስት ትምህርት ቤት ከኢትዮጵያ የሰባተኛው ቀን አለም አቀፍ ቤተክርስቲያን የተለየ ህልውና ያለው የትምህርት ተቋም እንጂ ሀይማኖታዊ ተቋም አይደለም የአቃቂ አድቬንቲስት ትምህርት ቤት ከትምህርት ሚኒስቴር ፈቃድ ተሰጥቶት ቁጥራቸው ከሁለት ሺህ በላይ ከሆኑ ተማሪዎች ከፍተኛ የሆነ ክፍያ በማስከፈል የትምህርት አገልግሎት የሚሰጥ ተቋም ነው ትምህርት ቤቱ በስሙ ስፋቱ ካሬ ሜትር ቦታ በውል የይዞታ ማረጋገጫ ማስረጃ ከስራና ከተማ ልማት ቢሮ የተሰጠው ተቋም ነው ትምህርት ቤቱ ከተማሪዎች ከሚያስከፍለው ከፍተኛ ክፍያ በተጨማሪ በይዞታው ሥር ባለ ቦታ ላይ የተለያዩ ምርት እያመረታና የንግድ ስራ እያከናወነ ከፍተኛ ገቢ የሚያገኝ ነው ትምህርት ቤቱ የበጐ አድራጐት ድርጅት አለመሆኑ በአዲስ አበባ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች የክትትልና ድጋፍ ክፍል ተረጋግጧል ትምህርት ቤቱ ከሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን በርቀት የሚገኝ ከመሆኑም በላይ ለአማኞች የተዘጋጀ የጸሎት ማከናወኛ ስፍራ ሣይሆን በሚመለከተው የመንግስት አካል ፈቃድ የተሰጠው የትምህርት ግልጋሎት የሚሰጥና ሌሎች ከፍተኛ የንግድ ስራዎችን የሚያከናውን ተቋም በመሆኑ አመልካች አዋጅ ቁጥር አንቀጽ በመጥቀስ የሚያቀርበው ክርክር የህግ መሠረት የለውም አመልካች በፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ህግ ቁጥር በመጥቀስ ያቀረበው ክርክርም የድንጋጌውን ይዘት ያልተከተለ ነው አመልካች በ በተደረገው ግብር ማሻሻያ መሠረት ተጠሪ ግብሩን አላሻሻልንም በማለት ያቀረበው ክርክር በወቅቱ መሟላት የሚገባቸውን ሁኔታዎች አመልካች አሟልቶ ያልፈጸመ በመሆኑ ክርክሩ ተቀባይነት የሌለው ነው ስለሆነም አመልካቹ ግብር ላለመክፈል ለረዥም ጊዜ ጥረት የሚያደርግ በመሆኑና የበታች ፍቤቶች የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያሌለበት በመሆኑ እንዲያጸናልን በማለት መልስ ሰጥቷል አመልካች ሰኔ ቀን ዓም የተጻፈ የመልስ መልስ አቅርቧል አመልካች ትምህርት ቤቱ የሙያ ፈቃድ ያለው መሆኑ ራሱን የቻለ ህልውና ያለው ተቋም የሚያደርገው አይደለም ትምህርት ቤቱ በቤተክርስቲያኑ ስር ያለ ነው ቤተክርስቲያኗ ለትርፍ ያልተቋቋመች ናት በትምህርት ቤቱ የቅጥር ግቢ የጸሎት ቤት አለ አስር ዓመት ያለፈውን ግብር እንድንከፍል መጠየቁ በይርጋ ቀሪ የሚሆን ነው ግብር እንድንከፍል የተሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልን በማለት አመልክቷል ከስር የክርክሩ አመጣጥና ግራ ቀኙ በጽሀፍ ያቀረቡት ክርክር ከላይ የተገለጸው ሲሆን እኛም ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው አመልካች ተጠሪ በወሰነው ውሣኔ መሠረት እንዲፈጽም የአዲስ አበባ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የከተማው ይግባኝ ሰሚ ፍቤትና የሰበር ችሎት የሰጡት ውሣኔ ተገቢነው ወይስ አይደለም የሚለው መሠረታዊ ጭብጥ መታየት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል ከላይ የተያዘውን ጭብጥ ለመወሰን በመጀመሪያ አመልካች ለክርክሩ መሠረት ያደረገው የህግ ድንጋጌ ይዘትና ድንጋጌው አሁን ባለው የህግ ሥርዓት ሊሰጠው የሚገባውን ትርጓሜ መመልከት ተገቢ ሆኖ አግኝተነዋል አመልካች የቦታ ኪራይና የቤት ግብር የመክፈል ኃላፊነት የለብኝም በማለት የሚከራከረው የከተማ ቦታውንና የቤት ግብር ለማስከፈል የወጣውን አዋጅ ቁጥር አንቀጽ በመጥቀስ ነው የአዋጁ አንቀጽ ከኪራይና ከግብር ነጻ ስለመሆን የሚል ርዕስ ያለው ሲሆን በይዘቱም አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ ከዚህ የሚከተሉት ከኪራይና ከግብር ነጻ ይሆናሉ ሀ የህዝብ መንገዶች አደባባዮች መዝናኛዎችና የስፖርት ቦታዎች መካነመቃብር ለ ጸሎት ቤቶችና ቅጥር ግቢያቸው ለትርፍ ያልተቋቋሙ የግል ትምህርት ቤቶችና ሆስፒታሎች የበጐ አድራጐት ድርጅቶች የመዝናኛና የስፖርት ቦታዎች ሐ ከጠቅላይ ግምጃ ቤት በሚሰጥ በጀት የሚተዳደሩ የመንግስት መስሪያ ቤቶች በማለት የሚደነግግ ሲሆን የአንቀጽ ንኡስ አንቀጽ የዓመት ኪራይ ግምታቸው እስከ ሶስት መቶ ብር የሆኑ ቤቶች ከግብር ነጻ ይሆናሉ በማለት ይደነግጋል ይህ አዋጅ በመጋቢት ወር ዓም የወጣ ሲሆን ለጸሎት አገልግሎት ለመስጠት ታስበው ከተገነቡ የሀይማኖት ተቋማትና ቅጥር ግቢያቸው ውጭ በሀይማኖት ተቋማት ባለሀብት የሆኑባቸው ሌሎች ህንጻዎችና የንግድ ድርጅቶች የቦታ ኪራይና የቤት ግብር ከመክፈል ነጻ የማያደርግ መሆኑን የአዋጁ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ ለ ጸሎት ቤቶችና ቅጥር ግቢያቸው በሚል መንገድ ከገለጸው አገላለጽ ለመረዳት ይቻላል በሌላ በኩል የኢትዮጵያ ሰባተኛው ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን ትምህርት ቤቱን ያቋቋመችው ትርፍ ለማግኘት አይደለም የሚል መከራከሪያ በአመልካች በኩል የቀረበ ቢሆንም አመልካች ትምህርት ቤቱ ያለትርፍ የትምህርት አገልግሎት የሚሰጥ ተቋም መሆኑን የማስረዳት ግዴታና ሀላፊነቱን አልተወጣም በአንጻሩ ትምህርት ቤቱ ከትምህርት ሚኒስቴር የተሰጠውን ዕውቅና አና ፈቃድ በመጠቀም ከሁለት ሺህ በላይ የሚሆኑ ተማሪዎችን በአገሪቱ ውስጥ በትርፍ የተቋቋሙ የግል ትምህርት ቤቶች ከሚያስከፍሉት ክፍያ የማይተናነስ ከፍያ አየሰበሰበ የሚያስተምርና ሌሎች ትርፍ የሚያስገኙ የንግድና የግብር ተግባራትን የሚያከናውን ስለመሆኑ ተጠሪ በቂ ማስረጃ እንዳቀረበ የስር ፍቤት በውሣኔው በግልጽ አስፍሮታል ከዚህ በተጨማሪ አዋጅ ቁጥር አሁን ያለውን ህገ መንግስታዊ ሥርዓት ጋር ተጣጥመው ከወጡ ህጐች ጋር ተጣምሮ መተርጐምና ሥራ ላይ መዋል አለበት አዋጅ ቁጥር በኢፌዲሪ ህገ መንግስት አንቀጽ አና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በየወቅቱ እያሻሻለ ባወጣው የአዲስ አበባ ቻርተር መሠረት የከተማው አስተዳደር ከተሰጠው ህግ የማውጣትና ህግ የማስፈጸም ስልጣን ባገናዘበ መልኩ መተርጐምና ስራ ላይ መዋል ያለበት የህግ ማዕቀፍ ነው ከዚህ አንጻር ስናየው በአዲስ አበባ ከተማ ለትርፍ ያልተቋቋሙ የበጐ አድራጐት ድርጅቶች ከአዲስ አበባ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ጋር ውል እየተዋዋሉ የበጐ አድራጐት ተግባራትን የሚያከናውኑ መሆኑንና የአቃቂ አድቬንቲስት ትምህርት ቤት የበጐ አድራጐት ተግባር ለመስራት ከከተማው አስተዳደር ጋር የፕሮጀክት ውል በመዋዋል አገልግሎት እየሰጠ ያለ ተቋም እንዳልሆነ በጽሁፍ ማረጋገጫ የሰጠ መሆኑን ከስር ፍቤት ውሣኔ ተረድተናል ከዚህ በተጨማሪ አዋጅ ቁጥር አሁን በአገራችን ለትርፍ ያልተቋቋሙ ድርጅቶች ስለሚመዘገቡበትና ስራቸውን ሲያከናውኑ ሊደረግ ስለሚገባው ክትትልና ቁጥጥር በዝርዝር የሚደነግገውና የበጐ አድራጐት ድርጅቶችና ማህበራት ኤጀንሲን የሚያቋቁመው አዋጅ ቁጥር ድንጋጌዎች ጋር በተጣጣም መንገድ መተርጉምና ስራ ላይ መዋል ያለበት በመሆኑ የስር ፍቤት ትምህርት ቤቱ በአሁኑ ወቅት በበጐ አድራጐት ድርጅትነት የተመዘገበ ወይም ያልተመዘገበ መሆኑን የበጐ አድራጐት ድርጅቶችና የማህበራት ኤጀንሲን መግለጫ መጠየቁ ተገቢና መፈጸም የነበረበት ተግባር ሆኖ አግኝተነዋል ባጠቃላይ ተጠሪ አመልካች በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ለ ከቦታ ኪራይና ከቤት ግብር ነጻ አለመሆኑን አመልካች ተማሪዎችን ክፍያ በማስከፈል የትምህርት አገልግሎት የሚሰጥና ሌሎች ትርፍ የሚያስገኙ ስራዎችን የሚሰራ ተቋም መሆኑን ተጠሪ አስረድቷል አመልካች የአቃቂ አድቬንቲስት ትምህርት ቤት ንብረትነቱ የኢትዮትጵያ የሰባተኛው ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን መሆኑን በመጥቀስ ትምህርት ቤቱ የራሱ የህግ ሰውነት የለውም ከሚል ውጭ ትምህርት ቤቱ ከሌሎች ለንግድ ከተቋቁሙ የግል ትምህርት ቤቶች በተለየ ሁኔታ ነጻ ወይም ትርፍ የማያስገኝ ተግባር ሲያከናውን የኖረ መሆኑን አላስረዳም ትምህርት ቤቱ ከትምህርት ሜኒስቴር ዕውቅና ፈቃድ አግኝቶ ትውልድ በትምህርት የማነጽ ሀላፊነት እየተወጣ ባለበት ሁኔታና በትምህርት ቤቱ ስም ካሬ ሜትር ቦታ በይዞታው ስር አድርጐ የሚያዝበትና ለዚህም የይዞታ ማረጋገጫ ማስረጃ ከከተማው አስተዳደር የተሰጠው መሆኑ በተረጋገጠበት ሁኔታ አመልካች ትምህርት ቤቱ የራሱ የሆነ ህልውና የሌለው ተቋም በመሆኑና ትምህርት ቤቱ የተቋቋመው በኢትዮጵያ ሰባተኛው ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን በመሆኑ ከቦታ ኪራይና ከቤት ግብር ነጻ ሊሆን ይገባል በማለት ያቀረቡት ክርክር የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ለ ድንጋጌ ይዘት መንፈስና ዓላማና የአዋጁን ድንጋጌ አሁን ካለው ህገ መንግስታዊ ሥርዓት ጋር ተጣጥሞ ስራ ላይ የሚውልበትን ሁኔታ ያላገናዘበ በመሆኑ አልተቀበልነውም ከዚህ አንጻር የበታች ፍቤቶች የአቃቂ አድቬንቲስት ትምህርት ቤት የቦታ ኪራይ እና የቤት ግብር የመክፈል ግዴታ አለበት በማለት የሰጡት የህግ ትርጉምና ውሣኔ ተገቢና መሠረታዊ የህግ ስህተት የሌለበት ሆኖ አግኝተነዋል አመልካች የቦታ ኪራይና የቤት ግብር የመክፈል ሀላፊነት ያለበት መሆኑ ከላይ በዝርዝር ገልጸነዋል በማስከተል የሚነሳው ጥያቄ አመልካች መክፈል የሚገባው የቦታ ኪራይና የቤት ግብር መጠን የሚመለከት ነው አመልካች ተጠሪ እንዲከፍል ከወሰነው ግብር ውስጥ የይርጋ ዘመን ያለፈበት አለ በማለት የተከራከረ ሲሆን የስር ፍቤት ይህንን የአመልካችን መቃወሚያ በመቀበል ይርጋው አልፎበታል የሚለውን ገንዘብ ተጠሪ ካቀረበው ጥያቄ ላይ በመቀነስ ይርጋው አላለፈበትም ያለውን ገንዘብ እንዲከፍል ውሣኔ ሰጥቷል አመልካች የይርጋን መቃወሚያ ለማቅረብ የፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ህግ ቁ በመጥቀስ የተከራከረ ቢሆንም ይህ ድንጋጌ ፍርድ ለማስፈጸም የተቀመጠ የይርጋ የጊዜ ገደብ የሚመለከት በመሆኑና ተጠሪ ለአመልካች የግብር ውሣኔ ማስታወቂያውን ከሰጠው በጊላ አስር ዓመት ከመሙላቱ በፊት ተጠሪ የአፈጻጸም ክስ ያቀረበ በመሆኑ ድንጋጌው ለጉዳዩ አግባብነት የሌለው ሆኖ አግኝተነዋል የቦታ ኪራይና የቤት ግብር በተመለከተ አዋጅ ቁጥር እና በህግ ክፍል ማስታወቂያ ቁጥር በተቀመጠው ተመን መሠረት የመሬት ኪራይና የቤት ግብር የመክፈል ሀላፊነት ያለበት ተቋም ወይም ግለሰብ ግብሩን በየዓመቱ የካቲት ሰላሣ ቀን ድረስ አንደሚከፍል በአዋጅ አንቀጽ ተደንግጓል በአዋች መሠረት የሚከፈለውን ኪራይና ግብር በተወሰነው ጊዜ ያልከፈለ ግለሰብ ቤተሰብ ወይም ድርጅት ለዘገየበት ለእያንዳንዱ ወር የኪራዩን ወይም የግብሩን አምስት በመቶ በመቀጫነት እንደሚከፍል ሆኖም መቀጫው ከዋናው ሂሣብ ከሀምሣ በመቶ መብለጥ እንደሌለበት የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ በግልጽ ይደነግጋል በአነዚህ ድንጋጌዎች ይዘት መንፈስና ዓላማ ስንመለከተው አመልካች የቦታው ኪራይ ወይም የቤት ግብር ጥያቄው በይርጋ የሚታገድ ነው በማለት ያቀረበው ክርክር የህግ ድጋፍና መሠረት የሌለው በመሆኑ በዚህ በኩል አመልካች ያቀረበውን ክርክር አልተቀበልነውም በአጠቃላይ አመልካች ያቀረበው ክርክር የህግ መሠረት እና ድጋፍ የሌለው በመሆኑና የአዲስ አበባ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በፍሬ ጉዳይ ደረጃ መጣራት የሚገባቸውን በማጣራትና አስፈላጊ ማስረጃዎችን በማስቀረብ የሰጠው ውሣኔ ተገቢ መሆኑን በማረጋገጥ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ይግባኝ ሰሚ ፍቤትና የከተማው የሰበር ችሎት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የለበትም ውሣኔ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ፍቤትና የከተማው ሰበር ችሎት የሰጡት ውሣኔ ጸንቷል በዚህ ፍቤት የተሰጠው የዕግድ ትዕዛዝ ተነስቷል በዚህ ፍቤት ያወጡትን ወጭ ግራቀኙ ይቻቻሉ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት እከ የሰመቁጥር ታህሳስ ቀን ዓም ዳኞች ሓጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች ዳሽን ባንክ አማ ነፈጅ አዲስ ታደለ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ኑረዲን መሐመድ ጠበቃ አብራር አደም ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍ ር ድ ጉዳዩ በቤት ኪራይ የሚከፈለውን የታክስ ክፍያን የሚመለከት ነው ክርክሩ የተደመረው በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሲሆን የፍርድ ባለመብት የነበሩት የአሁኑ ተጠሪ በመሰረቱት የአፈጻጸም ክስ በግልግል ዳኞች ታይቶ የተወሰነው የቤት ኪራይ ይከፈለኝ ጥያቄ እንዲፈጸምላቸው ጠይቀዋል ጉዳዩ የቀረበለት ፍርድ ቤትም የፍርድ ባለአዳ የሆነው የአሁኑ አመልካች እንደፍርዱ እንዲፈፅም የማይገደድበት ምክንያት ካለው ቀርቦ እንዲያስረዳ ወይም እንደፍርዱ ፈጽሞ እንዲቀርብ በማዘዙ አመልካች ቀርቦ የቤቱን ኪራይ በግልግል ዳኞች ውሳኔ መሰረት ለመፈጸም ፈቃደኛ መሆኑን ነገር ግን ለፍርድ ባለመብቱ ከሚከፍለው የኪራይ ገንዘብ የተቀናሽ ግብር በመቀነስ ለመክፈል ቢሞክርም ተጠሪ ግብሩ ሊቀነስብኝ አይገባም በማለት ሊቀበሉ ያልቻሉ መሆኑን ለፍርድ ቤቱ ገልፆ ተከራክሯል ፍርድ ቤቱም የግልግል ዳኞች በሰጡት ውሳኔ ተጠሪ ተቀናሽ ግብር መክፈል እንዳለባቸው አልተመለከተም ማን መክፈል እንዳለበትም አልተጠቀሰም የሚሉትን ምክንያቶችን በመያዝ አመልካች ሙሉውን ክፍያ ለተጠሪ እንዲፈፅሙ በማለት ትእዛዝ ሰጥቷል በዚህ ትፅዛዝ አመልካች ቅር በመሰኘት ይግባኙን ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቢያቀርብም ተቀባይነት አላገኘም የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም አመልካች በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ አና በደንብ ቁጥር አንቀፅ መሰረት የተጣለበትን ግዴታ ለመወጣት ተቀናሽ የኪራይ ግብር ለማስቀረት ሲንቀሳቀስ ይህንኑ ለማድረግ ውሳኔ አላረፈበትም ተብሎ መወሰኑ ሕጋዊ አይደለም በማለት መከራከሩን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም የበታች ፍርድ ቤቶች በግልግል ዳኞች ውሳኔ አልተሰጠበትም በሚል ምክንያት አመልካች ተቀናሽ የኪራይ ገንዘብ ማስቀረት አይችልም በማለት መወሰናቸው ከአዋጅ ቁጥር አንቀፅ አና ድንጋጌዎች አንጻር ተገቢ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ለሰበር ችሉቱ እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ተጠሪ ቀርበው በሰጡት መልስም አመልካች በግልግል ዳኞች ዘንድ በነበረው ክርክር ተቀናሽ የኪራይ ገንዘብ መኖር ያለመኖሩን ገልፆ ባልተከራከረበትና በግልግል ዳኞች የተሰጠ ውሳኔ በሌለበት ሁኔታ የተጠሪ የኪራይ ግብር ከፋይ መሆኑን የሚያሳይ የግብር ሰብሳቢ ባለስልጣን ማስታወቂያ ሳይኖር ግብሩ ሊቀነስ ይገባል የሚለው የአመልካች ክርክር የፍርድ አፈጻጸም ስርዓቱን ያላገናዘበ በመሆኑ ተቀባይነት የለውም በማለት ተከራክረዋል አመልካች ባቀረበው የመልስ መልስም የአመልካች ግዴታ ከሕግ የሚመነጭ በመሆኑ ፍርድ አላረፈበትም ተብሎ በአፈጻጸም መዝገብ የሚታለፍ አይደለም በማለት የሰበር አቤቱታውን አጠናክሮ ተከራክሯል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካች የተጠሪው በኪራይ ይዞ እንደተገለገለበት እንዲሁም ቤቱም ለአመልካች ጥቅም በአገልግሎት ላይ በመዋሉ ምክንያት አመልካች ለተጠሪ የኪራይ ገንዘብ እንዲከፍል በግልግል ዳኞች ተወስኖ ይኸው ውሳኔ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ መሰረት እንዲፈጸምላቸው ተጠሪ የአፈፃፀም መዝገብ አስከፍተው አመልካች በፍርድ ባለእዳነቱ ቀርቦ ስለፍርድ አፈፃፀም ሲያስረዳ ለተጠሪ ከሚከፍለው ገንዘብ ውስጥ ተቀናሽ ገንዘብ ሁለት ከመቶ የሚከፈል የኪራይ ገቢ ግብር ያለ ስለመሆኑ ለተጠሪ ገልፆ ቀሪውን ገንዘብ ለተጠሪ ለመክፈል ዝግጁ መሆኑን ቢያሳውቅም ተጠሪ ፈቃደኛ ያለመሆናቸውን ጠቅሶ ተቀባይነት ማጣቱን የስር ፍርድ ቤት ግብሩ መከፈል ያለበት መሆኑን አምኖና ተጠሪ ለታክሱ ኃላፊነት የለባቸውም ሳይል የአመልካችን የዳኝነት ጥያቄ ያልተቀበለው ውሳኔ አላረፈበትም በሚል ምክንያት ነው እኛም ጉዳዩን ከሕጉ ጋር አገናዝበን ተመልክተናል በመሰረቱ ፍርድ የሚፈጸመው በሕጉ አግባቡ ፍርድ ያረፈበት ስለመሆኑ ተረጋግጦ ስለመሆኑ ከፍብሥሥሕቁጥር እና ተከታዮቹ ድንጋጌዎች ይዘት የምንገነዘበው ጉዳይ ነው አመልካች ለተጠሪ ከሚከፍለው የኪራይ ገንዘብ ውስጥ ተቀናሽ ማስቀረት አለብኝ በማለት የሚከራከረው ለአፈጻጸሙ መሰረት በሆነው የግልግል ዳኝነት ፍርድ ይህንኑ የሚያረጋግጥ ውሳኔ አርፎበታል በሚል ምክንያት ሳይሆን በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ እና በደንብ ቁጥር አንቀፅ ድንጋጌዎች በሕግ የተጣለብኝ ግዴታ አለ በማለት ነው አመልካች በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር አንቀፅ ፎ ድንጋጌዎች መሰረት ግብር ተቀንሶ ቀሪ እንዲደረግበት ከተወሰነ ማናቸውም ክፍያ ላይ ግብሩን የማስቀረት ግዴታ ሀከ ዐ ነቪከከበ በርዐጠፀ ፐ« በ ሀጻሃጠበግዴታ አለበት ይህን ግዴታ ያለመወጣት ደግሞ በወንጀል ተጠያቂነትን ሊያስከትል እንደሚችል የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና ድንጋጌዎች ይዘት ያሳያል ግብር ተቀንሶ ቀሪ እንዲደረግበት በሕግ ከተለዩት ክፍያዎች መካከል ደግሞ የህንጻ ኪራይ ገቢ ስለመሆኑ የደንብ ቁጥር አንቀፅ ሸ ድንጋጌ ያሳያል ከተከፋይ ሂሳቦች ላይ ግብርን ቀንሶ እንዲያስቀር በሕግ ግዴታ የተጣለበት ሰው ግዴታውን ለመወጣት በአፈጻጸም መዝገብ በቀረበው ክርክር ቢያነሳ ተቀባይነት ሊያጣ ይችላል ወይ። ቶዮታ ከጃፓን መኪና አስገብተው ለአሁኑ ሁለተኛ አመልካች አቶ ተስፋዬ ጸጋዬ አሳልፈው በመስጠት እንዲጠቀሙበት ማድረጋቸውን እንዲሁም ይህንኑ ተሽከርካሪ ቀረጥና ታክስ ያልተከፈለበት ለግል መገልገያ የገባ በማንኛውም አገልግሎት ላይ የማይውል መሆኑን እያወቁ ለብር ሁለት መቶ ፃሃምሳ ዘጠኝ ሺህ ብር ለኢትዮጵያ ልማት ባንክ መኪናውን በመያዣነት በመስጠት ብድር የወሰዱ መሆናቸውን ሁለተኛ አመልካች ደግሞ ከላይ የተገለጸውን መኪና ከቀረጥና ከታክስ ነዓ የገባ መሆኑን አያወቁ ወይም ማወቅ ሲገባቸው ከአንደኛው አመልካች ተቀብለው እየተገለገሉበት እያለ ሕዳር ቀን ዓም ከቀኑ በግምት ሰዓት ሜክሲኮ አደባባይ ከሚባለው አካባቢ ሲያሽከረክሩ የተያዙ መሆናቸውን በመዘርዘርና በኢፌዲሪ የወንጀል ሕግ አንቀፅ ሀለ እና የጉምሩክ ባለስልጣንን እንደገና ለማቋቋምና አሰራሩን ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር እንደተሻሻለ አዋጅ ቁጥር አንቀፅ ሀ እና ለ ስር የተመለከቱትን ድንጋጌዎች ተላልፈዋል በሚል አመልካቾች በወንጀል እንዲጠየቁ ክስ ማቅረቡን የሚያሳይ ነው አመልካቾች በዚህ መልኩ የቀረበባቸውን ክስ ክድው ተከራክረው አቃቤ ሕግ አሉኝ ያላቸውን ማስጃዎችን አቅርቦ አሰምቷል አመልካቾች እንዲከላከሉ ተደርጎም የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን በመከላከያነት አቅርበዋል የስር ፍርድ ቤትም የአመልካቾች መከላከያ ማስረጃዎች እርስ በርሳቸው የሚጋጩ መሆናቸውን ጠቅሶ የዐቃቤ ሕጉን ማስረጃዎችን ሊያስተባብሉ የሚችሉ አይደሉም በሚል ምክንያት ክብደት ባለመስጠት ውድቅ አድርጎ አመልካቾችን በአቃቤ ሕግ በኩል ተጠቅሶ በቀረበባቸው ክስ መሰረት ጥፋተኛ አድርጎ አንደኛውን አመልካች በዘጠኝ ወር ሁለተኛውን አመልካች ደግሞ በስድስት ወር አስራት እንዲሁም ብር አንድ መቶ ሰባ ሺህ ስድስት መቶ ሶስት ብር ከፃያ አንድ ሳንቲም እንዲቀጡ የወሰነ ሲሆን የእስራት ቅጣቱን እያንዳንዳቸው በሁለት አመት ገደብ ሁነው በውጪ እንዲጨርሱ በኢግዚብትነት የተያዘው መኪና ደግሞ ለመንግስት እንዲወረስ ሲል ወስኗል በዚህ ውሳኔ አመልካቾች ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቢያቀርቡም ተቀባይት አላገኙም የአሁኑ የሠበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው አመልካቾች የሰበር አቤቱታቸውን በተለያዩ መዛግብት ያስከፈቱ ቢሆንም ጉዳዮቹ አንድ ላይ ተጣምረው እንዲታዩ ተደርጓል የአመልካቾች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም አንደኛው አመልካች በውጪ አገር ባፈሩት ገንዘብ በአገር ውስጥ ኢንቨስት ለማድረግ በሕጉ አግባብ ፈቃድ ወስደው አከራካሪውን መኪና በመያዣነት በባንኩ መመሪያና አሰራር መሰረት ያስያዙ መሆኑና ለጥገና ለሁለተኛው አመልካች አሳልፈው የሰጡ መሆኑ በሰውና በሰነድ ማስረጃዎች ተረጋግጦ እያለ ጥፋተኛ መባላቸው ያላግባብ መሆኑን ኛ አመልካችም ተሽከርካሪውን በወቅቱ ይዘው የተገኙት ባላቸው ሙያ የተሸከርካሪ ጥገና አገልግሎት ለመስጠት ሁኖ እያለ ጥፋተኛ መባላቸው ያላግባብ መሆኑን ዘርዝረው የበታች ፍርድ ቤቶች የሠጡት የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔ እንዲሻር ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም በሰበር ችሎቱ ሊታይ የሚገባው መሆኑ ታምኖበት ተጠሪን ያስቀርባል ተብሎ ግራ ቀኙ በጽሑፍ እንዲከራከሩ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካች ክሱን ሊመሰርት የቻለው ኛ አመልካች ያለቀረጥ መብት ተጠቃሚ በመሆን ከውጪ ያስገቡትን የቤት መኪና በሕግ ላልተፈቀደለት ሰው አገልግሎት ላይ አንዲውል አድርገዋል እንዲሁም ተሽከርካሪውን ለግል መገልገያ የገባና ለሌላ ማናቸውም አገልግሎት ላይ የማይውል መሆኑን እያውቁ ከባንክ ለወሰዱት ብድር መያዣ ሰጥተው ተገኝተዋል በሜል ሲሆን ኛው አመልካችም የኛ አመልካች መኪና ከቀረጥና ከታክስ ነፃ የገባ መሆኑን አያወቁ ወይም ማወቅ ሲገባቸው ከኛ አመልካች ተቀብለው እየተገለገሉበት እያለ ተይዘዋል በሚል መሆኑን ነው ኛ አመልካችም ሆነ ኛ አመልካች መኪናው በሕጉ አዋጅ ቁጥር በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እንደተሻሻለ ቤተሰብ ተብለው ከተቀመጡት ውጪ በሆነ ሰው ሲሽከረከር በተጠሪ መያዙን ሳይክዱ መኪናው በተያዘበት ወቅት መኪናውን ሲያሽከረክሩት የነበሩት የአሁኑ ኛ አመልካች መኪናውን በወቅቱ ይዘው የተገኙት ለጥገና ወደ ጋራዥ ለመውሰድ ነው የተያዘው በማለት የሚከራከሩ መሆኑን ነው በዚህ ረገድ የቀረበውን የአመልካቾችን ክርክር የበታች ፍርድ ቤቶች ውድቅ ያደረጉት የግራ ቀኙን ማስረጃዎችን መርምረው የአመልካቾች መከላከያ ማስረጃዎች ቃል እርስ በርሱ የሚጋጭ በመሆኑ ሊታመን የሚችል አይደለም በሜል ነው በሌላ አገላለፅ የስር ፍርድ ቤቶች የአመልካቾችን ክርክር ውድቅ ያደረጉት ፍሬ ነገርን አጣርተውና ማስረጃቸውን መዝነው ነው የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ በግልፅ የሚያሳየው አመልካቾች የመከላከያ ጭብጣቸውን ለማስረዳት የአቀረቧቸው ማስረጃዎች ታይተው ክብደት የሚሰጣቸው ባለመሆኑና የአቃቤ ሕጉን ማስረጃዎች ሊያስተባብሉ ያልቻሉ መሆኑን ፍርድ ቤቱ በመገንዘብ ውሳኔ መስጠቱን ነው እንግዲህ የስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ በክርክሩ ሂደት የተረጋገጡትን ፍሬ ነገሮችን መሰረት በማድረግና ማስረጃን በመመዘን የተሰጠ ነው ከተባለ የአመልካች የሰበር ቅሬታ የሚያሳየው የስር ፍርድ ቤት ፍሬ ነገርን በማጣራትና ማስረጃን በመመዘን ረገድ ስህተት ሰርቷል የሚል ይዘት ያለው መሆኑ ግልፅ ነው እንደሚታወቀው ይህ ሰበር ሰሚ ችሎት በኢፌዲሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀጽ ሀከና በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ መሰረት የተሰጠው ስልጣን በማናቸውም የመጨረሻ ፍርድ ላይ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት መፈጸሙ ሲረጋገጥ ይህንኑ ስህተት ማረም ነው በመሆኑም የማስረጃ ምዘና ጉዳይ የመሰረታዊ ሕግ ስህተት መመዘኛን ሊያሟላ የሚችል ባለመሆኑ በዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት የሚታይበት አግባብ የለም አመልካች መኪናው ለቤተሰብ አገልግሎት ሲውል የነበረ መሆኑን ባላስረዱበት ሁኔታ የሕግ ጥያቄ የሚነሳበትን ምክንያት አላገኘንም እንዲሁም ለግል መገልገያ ከቀረጥና ከታክስ ነፃ የገባ መኪናን ከባንክ ብድር ለመውሰድ የባንኩን መመሪያና ስርዓት መሰረት በማድረግ በመያዣ መስጠትም ከአዋጅ ቁጥር እና የአዋጅ ቁጥር ማሻሻያ ከሆነው አዋጅ ቁጥር የተፈፃሚነት ጊዜ ቅደም ተከተል አኳያ ከሚኖረው የሕጎቹ አተረጓጎም መርህ አንፃር ሲታይ ኛ አመልካችን ከወንጀል ተጠያቂነት ነጻ ሊያደርጋቸው የሚችል ሕጋዊ ምክንያት አይደለም እንዲሁም ኛ አመልካች የተከሰሱት ለቤተሰብ አግልግሎት እንዲውል ከቀረጥና ከታክስ ነዛ የገባ መኪና ለብድር መያዣነት ሰጥተዋል በሜል እንጂ ለኢንቨስትመንት የተፈቀደላቸውን መኪና ለብድር መያዣ ሰጥተዋል በሚል ባለመሆኑና አቃቤ ሕጉም እንደክሱ ያረጋገጠ በመሆኑ ኛ አመልካች አዋጅ ቁጥር ን መሰረት በማድረግ የሚያቀርቡት ክርክር ሕጋዊ መሰረት ያለው ሁኖ አልተገኘም ሌላው አመልካቾች ያቀረቡት ቅሬታ የገንዘብ መቀጮን በተመለከተ ሲሆን የአመልካቾች የቅሬታ ይዘት አመልካቾች እያንዳንዳቸው ብር ሊከፍሉ ይገባል ተብሉ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት መወሰኑ ያላግባብ ነው የሚል ነው የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አመልካቾች ይህንኑ ገንዘብ እያንዳንዳቸው እንዲከፍሉ የወሰነው የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በጥቅሉ አመልካቾች ብር የገንዘብ መቀጮ ሊከፍሉ ይገባል በማለት በሰጠው የውሳኔ ክፍል የአሁኑ ተጠሪ ቅር በመሰኘት ይግባኙን በማቅረቡ ነው ከዚህ ከፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ መገንዘብ የሚቻለው የገንዘብ መቀጮው አመልካቾች እያንዳንዳቸው እንዲከፍሉ የተወሰነ መሆኑን ነው እኛም የውሳኔውን ሕጋዊነት ተመልክተናል አመልካቾች በወንጀል ህግ ቁጥር ሀ እና አዋጅ ቁጥር በአዋጅ ቁጥር እንደተሻሻለ አንቀጽ በመተላለፍ ወንጀል የፈፀሙ ጥፋተኞች መሆናቸውን ተረጋግጧል አመልካቾች ጥፋተኛ የተባሉበት ድንጋጌ በእስራትና በገንዘብ መቀጮ በጣምራ የሚያስቀጣ የወንጀል ድርጊት ነው ቅጣት የሚወሰነው የእያንዳንዱን ጥፋተኛ ግላዊ ሁኔታ ከግምት ውስጥ በማስገባት እንደሆነና ወንጀልና የወንጀል ቅጣት ግላዊ መሆናቸውንና ከአንዱ ወደ ሌላው የማይተላለፍ መሆኑ በ በወጣው የኢፌዲሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ ስር ከተደነገገው መሠረታዊ መርህ ለመረዳት የምንችለው ጉዳይ ነው ከዚህ አንፃር የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በአመልካቾች ላይ የገንዘብ መቀጮ የወሰነው የግራ ቀኙን የቅጣት አስተያየት በመቀበል አመልካቾች ያላቸውን የቅጣት ማክበጃና ማቅለያ ምክንያቶችና በህጉ የተቀመጠውን ዝቅተኛ የገንዘብ መቀጮ መነሻ በማድረግና በማገናዘብ ነው ስለሆነም አያንዳንዳቸው ጥፋተኛ ሆነው የተገኙበት የህግ ድንጋጌ በወቅቱ ለመንግሥት ይከፈል የነበረውን ቀረጥና ታክስ ገንዘብ መነሻ በማድረግ ፍርድ ቤቱ ሊወሰን የሚችል መሆኑን የሚደነግግ ነው በመሰረቱ ወንጀል በመፈፀሙ የሚወሰነው የገንዘብ ቅጣት በወንጀል ሕጉ የቅጣት አወሳሰን መርሆችን መሠረት በማድረግ የሚወሰን ነው በወንጀል ጥፋተኛ በተባሉ ሰዎች ላይ የሚጣለው የገንዘብ መቀጮ በፍታብሔር ለመንግሥት ሣይከፈለው የቀረውን ቀረጥና ታክስ በአንድነትና በነጠላ እንዲከፍል ለማድረግ ከሚቀርብ ክስና ከሚሰጥ ውሳኔ በእጅጉ የተለየ ነው በተያዘው ጉዳይ አይነት ለሚፈፀሙ የወንጀል ድርጊቶች በአጥፊዎች ላይ የሚጣለው የገንዘብ መቀጮ በፍታብሔር ክርክር ጊዜ በአንድነትና በነጠላ ኃላፊነት ጋር ተመሳሳይነት የሌለውና በእያንዳንዱ አጥፊ ላይ ሊጣል የሚገባው መሆኑን ይህ ሰበር ሰሚ ችሎት በሰመቁጥር በቀረበው ጉዳይ ላይ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌ መሰረት በየትኛውም እርከን የሚገኝ ፍርድ ቤትን የሚያስገድድ የሕግ ትርጉም ሰጥቶበታል ይህ አስገዳጅ የሕግ ትርጉም በሕጉ አግባብ አልተለወጠም በመሆኑም በአመልካቾች ላይ የተጣለው የገንዘብ ቅጣት ከሰመቁጥር የሕግ ትርጉም አንፃር ሲታይ የሚነቀፍ ሁኖ አልተገኘም በአጠቃላይ አመልካቾች ለድርጊቱ በወንጀል ጥፋተኛ መሆናቸውም ሆነ እያንዳንዳቸው ለመኪናው ይከፈል የነበረውን ቀረጥና ታክስ መከፈል ያለበት ገንዘብ ለፈፀሙት ወንጀል በመቀጫነት እንዲከፍሉ ተብሎ የተሰጠው ውሳኔ ቀደም ሲል በተመሳሳይ ሁኔታ በሰመቁጥር እና በሌሎች በርካታ መዛግብት ከተሰጡት ውሳኔዎች ጋር የተጣጣመ በመሆኑ ውሳኔው የወንጀል ህጉን መሠረታዊ የማስረጃ አመዛዘንና የቅጣት አወሳሰን መርሆች የተከተለና መሠረታዊ የህግ ስህተት የሌለበት ሁኖ አግኝተናል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ጥቅምት ቀን ዓም የተሰጠው የጥፋተኝነት ውሳኔ ይኸው ፍርድ ቤት በተጠቃሹ መዝገብ ህዳር ቀን ዓም የሰጠው የቅጣት ውሳኔ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር በቀን ዓም በመቁጥር ሚያዚያ ቀን ዓም የተሰጠው ውሳኔ በወመሕሥሥቁጥር ለ መሰረት ፀንተዋል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤመ ውክልና የሰመቁ ሕዳር ቀን ዓም ዳኞችተገኔ ጌታነህ ሓጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አዳነ ንጉሴ አመልካች አቶ ስሻህ ክፍሌ አልቀረቡም አቶ ሰጡኝ በቀለ ጠበቃ ጌትነት ያሻነህ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ አፀደ ዱቤ አልቀረቡም ወሮ አዛለች ዱቤ አልቀረቡም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍ ር ድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካቾች የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ያቀረቡትን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ጉዳዩ ከውክልና ሥልጣን ውጭ የተፈፀመ የቤት ሽያጭ ውልን የሚመለከት ነው ጉዳዩ በመጀመሪያ የታየው በምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነው በሥር ፍርድ ቤት ተጠሪዎች ከሣሽ አመልካች ተከሣሽ በመሆን የተከራከሩ ሲሆን ሁለተኛ አመልካች የተከሣሽ ከሣሽ ተጠሪዎች የከሣች ተከሣሽ በመሆን ተከራክረዋል የክርክራቸው ይዘትም የአንደኛ ተጠሪ ልጅና የሁለተኛ ተጠሪ ወንድም የሆነው አንደኛው አመልካች የማይንቀሣቀስ ንብረት እንዲሸጥ እንዲለወጥ ለሶስተኛ ወገን እንዲያስተላለፍ የተሰጠው ልዩ የውክልና ሥልጣን የለም በአደራ እንዲያስተዳድር የሰጠነውን በመተሀራ ከተማ የሚገኝ ቤት ለሁለተኛው አመልካች በመሸጥ ስመሃብቱ የተዛወረ መሆኑን ገልፀው ውሉ እንዲፈርስ እንዲወሰንላቸው ክስ አቅርበዋል አመልካቾች በተከሣሽነት ቀርበው ሁለተኛ ተከሣሽ የነበሩት ሁለተኛው አመልካች ቤቱን ውክልና ካለው ሰው የገዛሁት ነው የሽያጭ ውሉ ሊፈርስ አይገባም የሚል መከራከሪያ አቅርበዋል በሌላ በኩል የአሁን ሁለተኛ አመልካች በሥር ፍርድ ቤት የተከሣሽ ከሣሽነት ክስ አቅርበዋል ቤቱን ከገዛሁ በላ ብር ዐዐዐዐ አንድ መቶ ፃምሣ ሺህ ብር ወጭ በማድረግና በማሻሻል ገንብቻለሁ ስለዚህ የገነባሁት ቤት ባለሀብት ነህ ተብሎ እንዲወሰንልኝ ይህ የሚታለፍ ከሆነ ገንዘቡን በጋራና በተናጠል እንዲከፍሉ ይወሰንልኝ በማለት የተከሣሽ ከሣሽነት ክስ አቅርቧል ተጠሪዎች የመጀመሪያ ደረጃ የክስ መቃወሚያ እና ሌሎች የመከራከሪያ ነጥቦች በከሣሽ ተከሣሽነት ቀርበው አንስተዋል የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ከመረመረ በላ አንደኛ ተከሣሽ ለሁለተኛ ተከሣሽ ቤቱን የሸጠው በተሰጠው የውክልና ሥልጣን መሠረት በመሆኑ ውሉ የሚፈርስበት ምክንያት የለም በማለት ወስኗል የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በሰጠው ውሣኔ ቅር በመሰኘት ተጠሪዎች ይግባኝ ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርበዋል የከፍተኛው ፍርድ ቤት የተጠሪዎችን ይግባኝ አልተቀበለውም ተጠሪዎች የሰበር አቤቱታ ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት አቅርበዋል የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት ተጠሪዎች አንደኛ አመልካች የማይንቀሣቀሥ ሀብት እንዲሸጥ ልዩ የውክልና ሥልጣን ያልሰጡ በመሆኑ አንደኛው አመልካችና በሁለተኛው አመልካች መካከል የተደረገው የቤት ሽያጭ ውል ፈራሽ ነው ሁለተኛ አመልካች ከፈለገ አንደኛ አመልካችን ከሚከስ በስተቀር በተጠሪዎች ላይ የተከሣሽ ከሣሽነት ክስ ማቅረብ አይችልም በማለት ውሣኔ ሰጥቷል አመልካቾች ታህሣሥ ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት የፍታብሔር ህግ ቁጥር በመጥቀስ ያቀረብነውን ክርክር አላግባብ አልፎታል ተጠሪዎች ለአንደኛ አመልካች የሰጡት ውል አንደኛ አመልካች እንደነሥ ሆኖ እንዲከራከርላቸው ማናቸውም አቤቱታ አቅርቦ እንዲያስፈፅምላቸው ቃለመዛላ ፊርሞ እንዲያቀርብ አእነሥጮን በሚመለከት ማስረጃ እንድቀበል በእነሠ ስም ውል እንዲዋዋል ዕርቅ እንዲደራደር ገንዘብ እንዲቀበል እና በተጠሪዎች ስም የሚዛውር ንብረት ፎርማሊቲ እንዲያሟላ እንዲያዛውር የሚል ይዘት ያለው ነው አንደኛ አመልካች ውል እንዲዋዋል በተሰጠው የውክልና ሥልጣን ተጠቅሞ የተዋዋለውን የቤት ሽያጭ ውል እንዲፈርስ መወሰኑ ተገቢነት የሌለውና መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው ውሉ አይፈርስም እንጅ ይፈርሳል ቢባል ብር ዐዐዐዐ በማውጣት አሻሽዬ የገነባሁት ሲሆን ስመሀብቱም ወደ ሁለተኛ ተጠሪ የዞረ በመሆኑ ተጠሪዎች ላይ ያቀረበው የተከሣሽ ከሣሽነት ታይቶ ውሣኔ ሊሰጥበት የሚገባው በመሆኑ ይህ ነጥብ መታለፉ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው በማለት አመልክተዋል ተጠሪዎች በቃል ባቀረቡት ክርክር አንደኛ አመልካች የማይንቀሣቀሥ ንብረት በተጠሪዎች ስም እንዲያዛውር እንጂ በተጠሪዎች ስም ያለን የማይንቀሣቀሥ ንብረት ለሌላ ሰው እንዲያስተላልፍ የተሰጠው ልዩ ውክልና የለም ስለዚህ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት የሰጠው ውሣኔ የህግ ስህተት የለበትም ሁለተኛ አመልካች ብር ዐዐዐዐ እንድንከፍለው ያቀረበው ክስ የህግ መሠረት የለውም በማለት ተከራክረዋል አመልካች በቃል ክርክር የሥር ፍርድ ቤት በፍሬ ነገር ደረጃ ሣያጣራና ማስረጃ ሣይመዝን ሁለተኛ አመልካች ያቀረበውን የተከሣሽ ከሣሽነት ክስ አልፎታል ስለዚህ የሁለተኛ አመልካች የተከሣሽ ከሣሽነት ክስ በአግባቡ ታይቶ ውሣኔ አልተሰጠበትም በማለት ተከራክሯል ከሥር የቀረበው ክርክርና በሰበር የቀረበው የሰበር አቤቱታና በግራ ቀኙ የተደረገው የቃል ክርክር ከላይ በአጭሩ የተገለፀው ሲሆን አንደኛ አመልካችና ሁለተኛ አመልካች ያደረጉት የቤት ሽያጭ ውል ፈራሽ ነው ተብሎ የተሰጠው ውሣኔ ተገቢ ነው ወይስ አይደለም። የሚለው ነው ተጠሪ ለአመልካች የውክልና ስልጣን ሰጡ የተባሉት ግለሰብ የመጀመሪያ ደረጃ ወራሽ መሆናቸው ከመረጋገጡም በላይ አመልካች ቤቱ የተሸጠበትን ገንዘበ ለተጠሪ ወይም ሌሎች ሕጋዊ የሟች አቶ ተክሌ ኪዳኔ ወራሾች ሰጥቼአለሁ የሚል ክርክር በበታች ፍርድ ቤቶችም ሆነ በዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት የላቸውም ይልቁንም በዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት ባቀረቡት የጽሑፍ መልስ ቤቱ የተሸጠበትን ገንዘብ ለተጠሪ ከመክፈል ውጪ ቤቱን ለመመለስ የሚገደዱበት አግባብ የሌለ መሆኑን ግልጽ አድርገው ጠቅሰዋል ስለሆነም ተጠሪ በሕጉ አግባብ በተሰጠ የውክልና ስልጣን የተሸጠውን ቤት አመልካች እንዲያስረክቡ መጠየቅ የሚችሉበት ሕጋዊ ምክንያት ባይኖርም ቤቱ ተሸጠ የተባለበትን ገንዘብ ግን በወራሽነት መብታቸው ልክ መሠረት ከአመልካች ከመጠየቅ አይታገዱም በመሆኑም ከላይ በተመለከቱት ምክንያቶች ተከታዩን ወስነናል ው ሣ ኑኔ ከዓ በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁጥር ነሀሴ ቀን ዓም አመልካች አከራካሪውን ቤት ከማስተዳደር ባሻገር ለመሸጥ የሚያስችላቸው የውክልና ስልጣን የለም ተብሎ የተሰጠው የውሣኔ ክፍል በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ተሽሯል አመልካች በተጠሪ አባት ነሐሴ ቀን ዓም የተሰጣቸው የውክልና ስልጣን ማስረጃ በማስረጃነት ተቀባይነት የማይሰጥበት ሕጋዊ ምክንያት የሌለ ሲሆን የሰነዱ ይዘት ሲታይ አመልካች አከራካሪውን ቤት ለመሸጥ የሚያስችላቸው በመሆኑ ሽያጩ የተከናወነው አመልካች በተጠሪ አባት በተሰጣቸው የውክልና ስልጣን ስለሆነ አመልካች ለተጠሪ ቤቱን እንዲያስረክቡ ሊገደዱ አይገባም ብለናል አመልካች ቤቱን የሸጡበትን የሽያጭ ገንዘብ ተጠሪ ካላቸው የወራሽነት መብት መጠን አንጻር ሊከፍሉ ይገባል ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል ኮን መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ ሰኔ ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች አቶ ገብረ ክርስቶስ ገብረ እግዛብሔር ጠበቃ ገእግዚአብሔር ተስፋዬ ተጠሪ ሳባ እምነበረድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ነገረ ፈጅ አቶ ቴድሮስ ገብረ ዮሐንስ ቀረበ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍ ር ድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ያቀረበውን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ጉዳዩ የእምነ በረድ ሽያጭ ውል አፈፃፀምን የሚመሰከት ነው ጉዳዩ በመጀመሪያ የታየው በማዕከላዊ ዞን አድዋ ምድብ ችሎት ነው በሥር ፍርድ ቤት አመልካች ከሣሽ ተጠሪ ተከሣሽ በመሆን ተከራክረዋል የክርክሩ መነሻ አመልካች ለሥር ፍርድ ቤት ያቀረበው ክስ ነው አመልካች ከተጠሪ ጋር ሜትር ኩብ አምነበረድ ከቫት ውጭ በብር ዘጠኝ መቶ ሰላሣ ዘጠኝ ሺህ ዘጠኝ መቶ አርባ ስምንት ብር ለመግዛት ታህሣሥ ቀን ዓም ውል የተዋዋለና በዚህ ውል መሠረት ሻጭ ተጠሪ ሜትር ኩብ የእምነበረድ በብር ዐዐ ሁለት መቶ አምስት ሺህ አስራ ሰባት ብር ከአርባ ሰባት ሣንቲም አስረክቦኛል ገዥው አመልካች ብር ስድስት መቶ ስልሣ አንድ ሺህ ሁለት መቶ አስራ ሰባት ብር ከሰላሣ ሰባት ሣንቲም ቅድሚያ ክፍያ ከፍያለሁ ተከሣሽ ተጠሪ በሽያጭ ውሉ መሠረት ዋጋው ከተጨማሪ እሴት ታክስ ውጭ ብር ዐ የሆነ ሜትር ኩብ እብነበረድ አላስረከበኝም ስለዚህ በሽያጭ ውሉ መሠረት እብነበረዱን እንዲያስረክብ ውሣኔ ይሰጥልኝ በማለት ክስ አቅርቧል ተጠሪ አስጢፋኖስ አስፋው የተባለ የድርጅቱ ግዥ ዋና ክፍል ኃላፊ በክርክር ጣልቃ እንዲገባ የጠየቀ ሲሆን ከከሣሽ አመልካች ጋር የተዋዋልነው የአብነበረድ ሽያጭ የለም ከሣሽ ብር አልከፈለም በህግ ፊት የፀናና ተጠሪን የሚያስገድድ የአብነበረድ ሽያጭ ውል የለም በማለት ተከራክራል ተጠሪ የድርጅቱ ግዥ ዋና ክፍል ኃላፊ በክርክሩ ጣልቃ እንዲገባለት ባቀረበው ጥያቄ መሠረት የሥር ፍርድ ቤት በወቅቱ የድርጅቱ ግዥ ዋና ክፍል ኃላፊ የሆኑትንና በሽያጭ ውሉ ላይ የፈረሙት የተጠሪ የሥራ ኃላፊ ወደ ክርክሩ እንዲገቡ አድርጓል የሥር ፍርድ ቤት የአመልካች ምስክሮች የሰጡትን ቃልና የተጠሪን ምስክሮች ቃልና በግራ ቀኙ በኩል የፅሑፍ ማስረጃ ከመረመረና ከመዘነ በኋላ የተጠሪ የግዥ ዋና ክፍል ኃላፊ ከከሣሽ አመልካች ጋር የአብነበረድ ሽያጭ ውል የተዋዋለው ሥራ አስኪያጅ በቃል ትዕዛዝ መሆኑን ገልፆ የተከራከረ ሲሆን ጣልቃ ገብ ይህንን በማስተባበል አልተከራከረም ከዚህ በተጨማሪ አመልካች ከሣሽ ለተከሣሽ ተጠሪ ብር ዐዐዐዐዐ አምስት መቶ ሺህ ብር በቼክ የከፈለ ሲሆን ተከሣሹም ሜትር ኩብ አምነበረድ ለከሣሽ ተጠሪ አስረክቧል ስለሆነም በከሣሽ አመልካችና በተከሣሽ ተጠሪ መካከል የፀና የእምነበረድ ሽያጭ ውል ያለ በመሆኑ ተጠሪ በሽያጭ ውሉ መሠረት ከተጨማሪ አሴት ታክስ ውጭ ዋጋው ብር ዐ የሆነ ሜትር ኩብ እምነበረድ የማስረከብ ግዴታ አለበት በማለት ወስኗል ተጠሪ በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት የይግባኝ ቅሬታ ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርቧል የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የተጠሪን ይግባኝ በፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር መሠረት ሰርዞታል ተጠሪ የሥር ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሎት በሰጡት ውሣኔ ቅር በመሰኘት ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት የሰበር አቤቱታ አቅርቧል የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት ተጠሪን በኃላፊነት ሊያስጠይቅ የሚችል የሽያጭ ውጭ የመዋዋልና የመፈረም ሥልጣን ያለው የድርጅቱ ሥራ አስኪያጅ ነው የተጠሪ የግዥ ክፍል ኃላፊ ከሥልጣኑ ውስን ውጭ ከአመልካች ጋር የተዋዋለው የአምነበረድ ሽያጭ ውል ድርጅቱን የማያስገድድ በመሆኑ በአመልካችና በተጠሪ መካከል የተደረገ የእምነበረድ ሽያጭ ውል የለም በማለት ውሣኔ ሰጥቷል አቶ እስጢፋኖስ አስፋው ከሥራ አስኪያጁ በተሰጠው የቃል ትዕዛዝ መሠረት የሽያጭ ውሉን መዋዋሉን በግልፅ በማመን መልስ ሰጥቷል የሰው ምስክሮችም የሽያጭ ውሉ ተፈፅሞ አብነበረድ አርክክብ የተጀመረ መሆኑን በማረጋገጥ አስረድተዋል የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት መሠረታዊ የህግ ስህተት የማረም ሥልጣን ያለው ቢሆንም በሥር ፍርድ ቤት ያልተነሳና በማስረጃ ያልተጋገጠ ፍሬ ጉዳይ በማንሣት ውሣኔ መስጠቱ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው ከዚህ በተጨማሪ የሰበር ችሎት የህሊና ግምት መሠረት በማድረግ ውሣኔ ሰጥቷል ሥራ አስኪያጅ ባይፈርምበትም በአመልካችና በተጠሪ መካከል የሽያጭ ውል የተዋዋሉ መሆኑ ተረጋግጦ እያለ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት ተጠሪን የሚያስገድድ ውል የለም በማለት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት አመልክቷል ተጠሪ በበኩሉ የካቲት ቀን ዐዐ ዓም በሰጠው መልስ የተጠሪ ድርጅት ሥራ አስኪያጅ በውሉ ላይ ስላልፈረመበት ተጠሪ የሽያጭ ውሉን ለማቋቋም አስፈላጊ የሆነውን ፈቃዱን ሰጥቷል ለማለት አይችልም በክርክሩ በተጠሪ ጠያቂነት ወደ ክርክር የገቡት ሰው በሥር ፍርድ ቤት የሰጡት መልስ ሽያጩ የአጅ በአጅ ስለሆነ የውል ሰነድ አያስፈልግም ነበር የፅሑፍ ውክልና ሣይኖረኝ በቃል ተነግሮኝ በስህተት የፈረምኩት ነው በማለት ተከራክረዋል ስለዚህ ተጠሪን የሚያስገድድ ውል አይደለም ስለሆነም የተጠሪ ሥራ አስኪያጅ የፈረሙትና ተጠሪን የሚያስገድድ የፀና ውል አለመኖሩን በማረጋገጥ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የለበትም በማለት መልስ ሰጥቷል አመልካች እኔ ስለተጠሪ ውስጣዊ አሰራር የማውቀው ነገር የለም ከዚህ በፊት የገበያ ዋና ክፍል ኃላፊው የፈረሙበት የሽያጭ ውል ከተጠሪ ጋር ተዋውየ ውሉ ተፈፃሚ ሆኖልኛል የፅሑፍ ውክልና አልተሰጠም በሚል ምክንያት ብቻ ውሉ አልተደረገም በማለት የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው ተጠሪ ገንዘቡን በቼክ ሲከፈለው ተቀብሏል ስለዚህ ውል የለም በማለት የሚያቀርበው ክርክር የህግ መሠረት የለውም በማለት ሀምሌ ቀን ዐዐ ዓም የተዓዛፈ የመልስ መልስ አቅርቧል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው የፅሑፍ ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት ተጠሪና አመልካች የተዋዋሉት የእምነበረድ ሽያጭ ውል የለም በማለት የሰጠው ውሣኔ የህግ መሠረት ያለው ነው ወይስ አይደለም። ስለሆነም የስር ፍቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሎት የሰጡትን ውሣኔ በመሻር በአመልካችና በተጠሪ መካከል የተደረገ የእምነበረድ ሽያጭ ውል የለም በማለት የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ወስነናል ውሣኔ የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት የሰጠው ውሣኔ ተሽራል የትግራይ ክልል ማፅከላዊ ዞን የአድዋ ምድብ ችሎትና የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጡት ውሣኔ ፀንቷል ተጠሪና አመልካች ታህሣሥ ቀን ዐዐ ዓም ያፀናና ህጋዊ ውጤት ያለው የእምነበረድ ሽያጭ ውል ተዋውለዋል በማለት ወስነናል በውሉ መሠረት ተጠሪ ሜትር ኩብ እምነበረድ የማስረከብ ኃላፊነት አለበት በማለት ወስነናል በውሉ መሠረት አመልካች ከዚህ በፊት በቼክ ለተጠሪ ከከፈለው ብር ዐዐዐዐዐ አምስት መቶ ሺህ ብር በተጨማሪ ብር አራት መቶ ሰላሣ ዘጠኝ ሺህ ዘጠኝ መቶ አርባ ስምንት ብር ለተጠሪ የመክፈል ግዴታ አለበት በማለት ወስነናል በቢህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፃዲ የሰመቁ ሀምሌ ቀን ዓም ዳኞችፁ ተሻገር ገብረሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፈሳ አዳነ ንጉሴ አመልካችፁ አቶ አፅብፃ ወልዳይ ገ አቶ ሀይማኖት ቢተው ቀረቡ አቶ ቅባቱ ግደይ ተጠሪ ወሮ ዙሪያሽ አሰግድ የክልሉ ፍትህ ቢሮ ዐቃቤ ህግ ፀሐይ አበራ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካቾች የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት የሰጠው ውሣኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት በመሆኑ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ያቀረቡትን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ጉዳዩ በመጀመሪያ የታየው በአሶሳ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሲሆን በስር ፍርድ ቤት ተጠሪ ከሳሽ አመልካች ተከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል የክርክሩ መነሻ ተጠሪ በዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በከሳሽነት ቀርባ ልጄ የሆነችው ወሮ ድንቄ መኮንን በአሶሳ ዞን ኩርሙክ ወረዳ በኩሙሩክ ከተማ ውስጥ ከወሮ ምስራቅ ኣንጋሉ ገዝታና አስፋፍታ ስትመራው የነበረውን የድርጅት ቤት በውክልና እንዲስተዳድርላት ለአንደኛ ተከሳሽ የውክልና ሥልጣን ሀምሌ ቀን ዓም ሰጥታው ሄዳለች ወሮ ድንቄ መኮንን ሀምሌ ቀን ዓም ከዚህ ዓለም በሞት የተለየች በመሆነ የአንደኛው ተከሳሽ አንደኛው አመልካች የውክልና ሥልጣን ቀሪ ሆኗል ተከሳሾች አመልካች ሟች ከሞተች በላ ለሁለት ዓመት የቤት ኪራይ ሲከፍሉ ቀይተው ከዚያ በኋላ ቤቱን ለመልቀቅ ፈቃደኛ ሆነው ስላልተገኙ ክስ ያቀረበበትን ንብረት እንዲለቁና በየወሩ ብር ሁለት ሺህ ብር ሂሳብ ኪራይ እንዲከፍሉ ይወሰንልኝ በማለት ያቀረበችው ክስ ነው አመልካቾች በተከሳሽነት ቀርበው የተጠሪ ክስ በይርጋ ይታገዳጸ የሚል የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ አቅርበዋል ፍሬ ጉዳዩን በተመለከተ አንደኛ አመልካች ከወሮ ድንቄ መኮንን ሀምሌ ቀን ዓም በተሰጠው የመሸጥና የመለወጥ የውክልና ሥልጣን መሠረት ቤቱን ሰኔ ቀን ዓም ለሁለተኛው ተከሳሽ ሁለተኛ አመልካች የሸጡ መሆናቸውንና ገዥው ሁለተኛው አመልካችም ከ ዓም ጀምሮ ቤቱን ተረክበው እያለሙና እያስፋፉ የሚገኙ መሆኑን በማንሣት ተከራክረዋል የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ከመዘነ በኋላ አንደኛው አመልካች ቤቱን ለሁለተኛ አመልካች ሰኔ ቀን ዓም በተደረገ የሸያጭ ውል የሸጠ መሆኑንና ሽያጩም ፍትህ ቢሮ ቀርቦ የፀደቀ መሆኑን በመግለጽ የተጠሪን ክስ ውድቅ በማድረግ አመልካቾችን በነፃ አሰናብቷቸዋል ተጠሪ በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርባለች የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የተጠሪን ይግባኝ በፍታብሔር ስነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር መሠረት ሰርዞታል ተጠሪ የሰበር አቤቱታ ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት አቅርባ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ አንደኛ አመልካች የሽያጭ ውሉን ፍትህ ቢሮ ውልና ማስረጃ በመቅረብ ያስመዘገበውና ስመዛሃብቱም ለገዥ ለሁለተኛው አመልካች እንዲዛወር ያደረገው ወካይም ወሮ ድንቄ መኮንን ከሞቱ በኋላ በ ዓም እና በ ዓም በመሆኑ አንደኛ አመልካች የውክልና ስልጣኑ ቀሪ ከሆነ በኋላ የፈፀመው ተግባር ህጋዊ ውጤት የሌለው ነው በማለት አመልካቾች ክርክር የተነሳበትን ቤት ለተጠሪ እንዲያስረክቡ በማለት በአብላጫ ድምጽ ውሣኔ ሰጥቷል አመልካቾች ለዚህ ሰበር ችሎት መስከረም ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ ሁለተኛ አመልካች የቤቱ ባለሀብት የሆነችው ወሮ ድንቄ መኮንን የሰጠችው ውክልናን በሚመለከት ከአንደኛ አመልካች ክርክር የተነሳበትን ቤት ብር አራት ሺህ ብር በመግዛት አስከ ብር አራት መቶ ሺህ ብር በላይ በማውጣት ገንብቻለሁ ስለዚህ ወደ ነበሩበት ይመለሱ ቢባል የማይቻል ሆኖ እያለ ውሉ ፈራሽ ነው መባሉ ተገቢ አይደለም ስለሆነም የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልን በማለት አመልክተዋል አመልካች ታህሣስ ቀን ዓም በተፃፈ መልስ ሁለተኛ አመልካች ቤቱን የቤቱ ባለሀብት ወኪል ከሆነው አንደኛ አመልካች ገዝቸአለሁ በማለት የሚከራከረው የህጉን ፎርም ሳያሟላና ሟች በሞት ከተለየችና የአንደኛ አመልካች የውክልና ስልጣን ቀሪ ከሆነ በኋላ ከቅን ልቦና ውጭ የፈፁሙት ተግባር ነው ስለዚህ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት የቤት ሽያጭ ውሉ በክልሉ ፍትህ ቢሮ ውልና ማስረጃ ጽቤት ሟች ከሞተች በጊላ ቀርቦ የተመዘገበና አንደኛ አመልካች ይህንን ተግባር ያከናወነው ወካይዋ መሞቷንና የውክልና ሥልጣኑ ቀሪ መሆኑን እያወቀ በመሆኑ በአንደኛ አመልካችና በሁለተኛ አመልካች መካከል የተደረገው የቤት ሽያጭ ውሉ ውድቅ መደረጉ መሠረታዊ የህግ ስህተት የለበትም በማለት ተከራክረዋል አመልካቾች ጥር ቀን ዓም የተፃፈ የመልስ መልስ አቅርበዋል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም የክልሉ ሰበር ችሎት አንደኛ አመልካች በክልሉ ፍትህ ቢሮ በመቅረብ የሽያጭ ውሉን ያስመዘገበው ወካይዋ ወሮ ድንቄ መኮንን ከሞተችና የውክልና ስልጣኑ ቀሪ ከሆነ በኋላ በመሆኑ የቤት ሽያጭ ውሉ ፈራሽ ወይም ህጋዊ ውጤት የሌለው ነው በማለት የሰጠው ውሣኔ ተገቢ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ጭብጥ በመያዝ ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው አከራካሪው ቤት የሟች ወሮ ድንቄ መኮንን ሀብት የነበረ መሆኑና ድንቄ መኮንን አንደኛ አመልካች ይህን ቤት እንዲያስተዳድር እንዲሸጥ እንዲለውጥ በፍታብሔር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ መሠረት ሀምሌ ቀን ዓም የሰጠችው መሆኗንና ወሮ ድንቄ መኮንን ሀምሌ ቀን ዓም ከዚህ አለም በሞት የተለየች መሆኑ የሚያከራክሩ ፍሬ ጉዳዮች አይደሉም ወካዩ የሞቱ እንደሆነ በሥፍራው አለመኖሩ የተረጋገጠ እንደሆነ ለመስራት ችሉታ ያጣ እንደሆነ ወይም በንግድ መውደቅ ኪሣራ ደርሶበት እንደሆነ ለጉዳዩ ተቃራኒ የሚሆን ውል ካልተገኘ በቀር የውክልና ሥልጣኑ ወድያውኑ የሚቀር መሆኑን የፍታብሔር ሥቁጥር ንዑስ አንቀጽ ይደነግጋል አንደኛ አመልካች በተሰጠኝ ውክልና መሠረት ለሁለተኛ አመልካች ቤቱን የሸጥኩት ሰኔ ቀን ዓም ወካይዋ ከመሞቷ በፊት ነው በማለት የሚከራከርና ሁለተኛ አመልካችም ይህንን የመከራከሪያ ነጥብ የሚያቀርቡ ቢሆንም የቤት ሸያጭ ውሉ ፍትህ ቢሮ ውልና ማስረጃ ምዝገባ ጽቤት ቀርቦ የተመዘገበው ሟች ወሮ ድንቄ መኮንን በሞት ከዚህ ዓለም ከተለየች በኃላና የአንደኛ አመልካች የውክልና ሥልጣን በፍትብሔር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌ መሠረት ቀሪ ከሆነ በኃላ መሆኑ ተረጋግጧል የአንድን ንብረት ባለሃብትነት በውል ለሌላ ሰው የሚተላለፈው ባለሃብት ወይም ባለፃብቱ የንብረቱን ባለቤትነት በውል ለሌላ እንዲያስተላልፍ የፀና ልዩ የውክልና ስልጣን ባለው ሰው እንደሆነ የህገ መንግስቱ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የፍታብሔር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ የፍታብሔር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ እና የፍትሐብሔር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌዎችን በጣምራ በማንበብ ለመረዳት ይቻላል በያዝነው ጉዳይ አንደኛ አመልካች ሟች ድንቄ መኮንን በሰጠችኝ ልዩ የውክልና ሥልጣን መሠረት ቤቱን በብር አራት ሺህ ብር ለሁለተኛ አመልካች የሸጠ መሆኑን በማረጋገጥ በክልሉ ፍትህ ቢሮ የውክልና ማስረጃ ምዝገባ ጽቤት ያስመዘገበው በ ዓም መሆኑ ተረጋግጧል ይህም የሚያሣየው ሁለተኛው አመልካች በፍትህ ቢሮ ውልና ማስረጃ ምዝገባ ጽቤት በኩል በ ዓም የሟች ወሮ ድንቄ መኮንን ቤት ለመግዛት ያደረጉት ውል የቤቱን ባለሃብትነት ለማስተላለፍ የፀና የውክልና ስልጣን ከሌለው ከአንደኛው አመልካች ጋር የተደረገ በመሆኑ ህጋዊ ውጤት የሌለው ነው ስለሆነም የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት አንደኛ አመልካች ለሁለተኛው አመልካች የድንቄ መኮንንን ቤት ለመሸጥ ያደረገው ውል ፈራሽና ህጋዊ ውጤት የሌለው ነው በማለት የሰጠው ውሣኔ ከላይ የዘረዘርናቸውን የህግ ድንጋጌዎች መሠረት ያደረገና የህግ ስህተት የሌለበት ነው የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት አነስተኛው ድምጽ የአንደኛው አመልካች ሟች ከሞተች በኃላ በውልና ማስረጃ ምዝገባ ጽቤት በኩል ውሉን ማስመዝገቡ በፍታብሔር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ የሚሸፈን ተግባር እንደሆነ ትንታኔ ሰጥቷል አመልካችም የሽያጭ ውሉ የተደረገው ሰኔ ቀን ዓም ተደርገ ውሉ በክልሉ ፍትህ ቢሮ ውልና ማስረጃ በ ዓም የተመዘገበ መሆኑን ጠቅሰው የአንደኛው አመልካች አድራጎት በፍታብሔር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ የሚሸፈን ነው የሚል ክርክር አቅርበዋል ሆኖም በመጀመሪያ ደረጃ አንደኛ አመልካች ሁለተኛ አመልካች የቤት ሽያጭ ውል የፈፀመበት እርግጡን ቀን ተብሎ የሚያዘው እነርሱ ውሉ የተደረገበት ቀን ነው ብለው በውሉ ሰነድ ላይ የፃፉት ቀን ሣይሆን የሽያጭ ውሉን የክልሉ ፍትህ ቢሮ ውልና ማስረጃ ምዝገባ ጽቤት ተቀብሎ የመዘገበበት ቀን እንደሆነ በፍታብሔር ህግ ቁጥር ሀ በግልጽ የተደነገገ በመሆኑ የአመልካቾች ክርክር የህግ ድጋፍ ያለው ሆኖ አላገኘነውም ከዚህ በተጨማሪ የፍታብሔር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቅጽ ድንጋጌ ይዘት መንፈስና ዓላማ ወካዩ ከሞተ በኃላ ተወካዩ የቤት ሽያጭ ውል እንዲያከናውን ወይም የቤት ሽያጭ ውሉን ለመፈፀም የውክልና ስራውን እንዲቀጥል ለማድረግ ታስቦ የተቀረፀ ድንጋጌ አይደለም ስለዚህ አመልካቾች የፍታብሔር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌን በመጥቀስ ያቀረቡትን ክርክር አልተቀበልነውም ሁለተኛ አመልካች ገዝቸዋልሁ የሚሉትን ቤት ባለሃብትነት ለማስተላለፍ መብት ወይም የፀና የውክልና ስልጣን ከሌለው ሰው ጋር ያደረጉት ውል ከጅምሩ ፈራሽና ህጋዊ ውጤት የሌለው ነው በመሆኑም በዚህ መዝገብ ከቀረበው ፍሬ ጉዳይ በእጅጉ የተለየውንና ይህ ሰበር ችሉት በሰበር መዝገብ ቁጥር ሰጥቶት የነበረውን የህግ ትርጉም በመጥቀስ ያቀረቡት ክርክር ለጉዳዩ አግባብነት የሌለው በመሆነ አልተቀበልነውም በአጠቃላይ ከላይ በዝርዝር በገለጽናቸው ምክንያቶች የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት በአብላጫ ድምጽ የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የሌለበት ነው በማለት ወስነናል ውሣኔ የቤንሻጉል ጉምዝ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት የሰጠው ውሣኔ ፀንቷል ሁለተኛ አመልካች ተጠሪ የማይገባትን ብልጽግና አግኝታለች የሚል ከሆነ አግባብነት ያላቸው የህግ ድንጋጌዎችን መሠረት በማድረግ በተጠሪ ላይ ክስ የማቅረብ መብቷን ይህ ውሣኔ የሚገድበው አይደለም በማለት ወስነናል በዚህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ይቻቻሉ በዚህ ፍርድ ቤት ህዳር ቀን ዓም የተሰጠው የእግድ ትእዛዝ ተነስቷል ይፃፍ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤዮ የሰመቁ ሐምሌ ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፊሳ አዳነ ንጉሴ አመልካችፁ ወሪት አሊያት ይማም ሙዘይን ጠበቃ የሺጥላ አሰፋ ቀረበ መልስ ሰጭ አቶ አምነቴ እንደሻው አልቀረቡም መዝገቡ የተቀጠረው ለምርመራ ሲሆን መርምረን ፍርድ ሰጥተናል ፍ ር ድ ይህ የሰበር ጉዳይ የአሁን አመልካች ወኪል ናቸው በተባሉት እና በአሁን ተጠሪ መካከል ተደረገ የተባለው የቤት ሽያጭ ውል አመልካችን ሊያስገድድ የሚችልበት አግባብ አለ ወይስ የለም።