Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

የሰበር ውሳኔዎች Vol 12.pdf


  • word cloud

የሰበር ውሳኔዎች Vol 12.pdf
  • Extraction Summary

በሚለው ጭብጥ ላይ ነው አመልካች ነሐሴ ቀን ዐዐ ዓም የተዓዛፈ መልስ ሰጥቷል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ጽሽ የሰመቁ ግንቦት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታህ ሐጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ነጋ ዱፍሣ አዳነ ንጉሴ አመልካች የኢትዮጵያ አእምራዊ ንብረቶች ቤት ነፈጅ አጥናፉ ደምሴ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ጥበበ አየለ ጠበቃ ታገል ጌታሁን ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ በአመልካች መስሪያ ቤት ላይ የመሰረቱት የክስ ይዘት ባጭሩ አ የሚለውን የንግድ ምልክት እንዲመዘግብልኝ አመልክቼ ማመልከቻዬን ያላግባብ ያልተቀበለኝ ስለሆነ የንግድ ምልክቱን እንዲመዘግብልኝ ይወሰንልኝ በማለት ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ አመልካች በተከሣሽነቱ ቀርቦ በሰጠው መልስም ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ ሥልጣኑ ማየት እንደማይችል ገልፆ ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲል ተከራክሯራል ክሱ የቀረበለት ፍርድ ቤትም የአመልካችን የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ውድቅ ያደረገው አመልካች መስሪያ ቤት በፍርድ ቤት ሊከሰስ እንደሚችል አዋጅ ቁጥር ይደነግጋል በሚል ምክንያት ነው ። ዘከህ ስለመሆኑ ድርጅት እና ግርማ ቡሽራ በአዋጅ በተቋቋመ የትት ተቋም ውስጥ በሚገኝና በራሱ አቶ ንጉስ ዛፃዱሽ ታህሳስ ገቢና በጀት የሚተዳደርና ሠራተኞችን ቀጥሮ በሚሠራ ክበብ እና ውስጥ የሚሠሩ ሠራተኞች ጋር በተያያዘ የሚነሱ ክርክሮች የመቀሌ ዩኒቨርስቲ በአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ሊስተናገዱ የሚገባ ስለመሆኑ ተማሪዎች ዲን አና ተቋሙን ለማቋቋም የወጣው አዋጅ ተፈፃሚ ይሆናል ለማለት የማይቻል ስለመሆኑ አዋጅ ቁ ደንብ ቁጥር ከሥራ ክርክር ጋር በተገናኘ አሰሪና ሠራተኛው ያደረጉት አቶ በዛብህ እስቴ የካቲት የሥራ ቅጥር ውልን አስመልክቶ ክርክር ቢነሳ ጉዳዩን እና የሚገዛው ከኢትዮጵያ ሌላ ውጭ የሆነ አገር ህግ መሆኑንና ሳሊኒ ኮንስትራክሽን የሥራ ቦታውም ቢሆን ከኢትዮጵያ ውጪ እንዲሆን የተስማሙ እንደሆነ ጉዳዩ በአጠቃላይ የአለም አቀፍ የግለሰብ ህግ ሀበ በዉጠከበሟዉ ፏቋ ጥያቄን የሚያስነሳ በመሆኑ ጉዳዩን ለማየት ስልጣን ያለው ፍቤት የትኛው ነው።

  • Cosine Similarity

የጠፋ ዕቃን ላገኘ ወይም ሌላ ነገር ለፈፀመ ሰው ሽልማት ይሰጠዋል ተብሉ በተለጠፈ በተነገረ ወሪት ፍሬወይኒ ቴዎድሮስ ሐምሌ ማስታወቂያ ወይም በአደባባይ ሊታወቅ በሚችል ሌላ አይነት ማስታወቂያ መሰረት ዕቃውን አና አግኝቶ የመጣ ወይም የተባለውን ሥራ የፈፀመ እንደሆነ የተስፋ ቃሉን የሰጠው ሰው ተርካንሬ ፕሮሞሽንና የማስታወቂያ ስራ የተገለፀውን ሽልማት የገባውን ቃል የመፈፀም ግዴታ ያለበት ስለመሆኑ ድርጅት በውል የተገባ ግዴታ ፍፁም የማይቻልና የማይሞከር ነው ለማለት ተዋዋይ ወገን ብቻ ሳይሆን ሃ ማንም ሰው ሊፈጽመው የማይችለው ግዴታ መሆን ያለበት ስለመሆነ በአንድ ከተማ የሚገኝና መጠኑ ተለይቶ የታወቀ የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ በሽልማት መልክ ለመስጠት በውል የተገባ ግዴታ ሊፈፀም የማይችል ነው ሊባል የማይችል ስለመሆኑ የፍብህቁ የደንበኛን ጉዳይ ክርክር በፍቤት ክስ መስርቶ ሙያዊ አገልግሎት ለመስጠት የጥብቅና የውክልና አቶ ተስፋዬ ጐላ ሐምሌ ስልጣን የተሰጠው ጠበቃ በውል የገባውን ግዴታ በተገቢው ጊዜና ትጋት ለመወጣት አለመቻል እና በኃላፊነት የሚያስጠይቅና ለቅጣት የሚዳርግ ስለመሆኑ የኢፌዴሪ ፍትህ ሚር ደንብ ቁጥር አንቀጽ ሰ አዋጅ ቁ አንቀጽ ሰ ከቤት ሽያጭ ውል ጋር በተገናኘ የስም መዛወር የሚፈፀመው በመንግስት አስተዳደር ፊት እንጂ አቶ ሳልህ ሁሴን ጥቅምት ሻጭ ነው የተባለው ወገን ሊፈጽመው የማይችልና ከህግ ወይም ከውል ይመነጫል ሊባል አና የማይችል ግዴታ ስለመሆኑ ደግፌ ደርቤ የስም ይዛወርልኝ አቤቱታ የክስ ምክንያት የሌለው ስለመሆኑ ስለ አስፈላጊ አደራ እና የማስረጃ አይነት አቶ አደም የሱፍ ሐምሌ የፍብህቁ አና አቶ አብዱሠላም ሙሐመድ የፍብህቁ ላይ የተመለከተው የይርጋ ገደብ ተፈፃሚ የሚሆነው ውል በፈቃድ ጉድለት አቶ ኡመር ከድር ጥቅምት ወይም በችሉታ ማጣት የተነሳ እንዲፈርስ ጥያቄ የቀረበ እንደሆነ ብቻ ስለመሆኑ እና የፍብህቁ አቶ በዳዳ ሰቦቃ ሁለት ሰዎች ተዋዋይ የሆነ ወገን ወይም ጥቅም ያለው ማናቸውም ሰው ውሉ የተደረገበት ጉዳይ ወይም አበበ አበጋዝ ታህሳስ ምክንያት ከህግ ውጪ ነው ወይም ለህሊና ተቃራኒ ነው ወይም ለውሉ አፃፃፍና የተደነገገው ፎርም እና አልጠበቀም የሚል መከራከሪያ ምክንያት በማቅረብ ወሉ እንዲሰረዝ ለመጠየቅ የሚችል ስለመሆኑ ጥሩነሽ ተክሌ የፍብህቁ የንግድ መደብር ሽያጭ ውል በግዴታ እንዲፈፀም ለማድረግ የሚቻልበት አግባብ አቶ ሰሚር ሱሩር ጥር የፍብህቁ እና እነ ወሮ ስንዱ ዱባለ በብድር ከተወሰደ ገንዘብ አከፋፈል ጋር በተያያዘ ብድር መክፈያ ጊዜው የዘገየ እንደሆነ ለአበዳሪው ወሮ አሰገደች ዘርጋው የካቲት በኪሣራ መልክ የሚከፈለው ህጋዊ ወለድ ብቻ ስለመሆኑና ከዚህ ህጋዊ ወለድ በተጨማሪ አና በመቀጫ መልክ ለመክፈል የሚደረግ ስምምነት ፈራሸ ስለመሆኑ አቶ አየለ ንዳኔ የፍብህቁ ወንጀል ከ ዓመት እስከ ዓመት ድረስ ባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ ከሚገኝ ሰው ጋር የግብረ ሥጋ የሐረሪ ክልል ዓቃቤ ሕግ ጥቅምት ግንኙነት መፈፀም የወንጀል ተጠያቂነት የሚያስከትል ስለመሆኑ እና » ድርጊቱን የፈፀመው ሠው ዕድሜ በዚሁ የእድሜ ክልል መገኘት የወንጀል ተጠያቂነቱን ቦና አህመድ አሚን የማያስቀር ስለመሆኑ የወህቁ ህጋዊ ፈቃድ ሳይኖር ሰዎችን ወደ ውጪ አገር በመላክ ወንጀል የተከሰሰን ሰው ጥፋተኛ ነው አቶ ኢምራን ጉደሣ አብዲ ጥቅምት ለማለት እና ቅጣት ለመጣል የሚቻልበት አግባብ እና የወንጀል ህግ ቁ የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ በህጋዊ መንገድ ወደ አገር ውስጥ የገባ የውጭ ምንዛሪን በህግ የተቀመጠው የገዜ ገደብ ካለፈ በኋላ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ህዳር ከአገር ይዞ ለመውጣት መሞከር የሚያስከትለው ኃላፊነት ውጤት አና ወሮ እየሩሳሌም ወንዴ ከዋስትና መብት ጋር በተያያዘ ፍርድ ቤቶች የተከሳሽን የዋስትና መብት ለመንፈግ የተከሰሰባቸውን እነ አቶ አያሌው ተሰማ ሦስት ሰዎች ህዳር የወንጀል ክሶች ብዛትና ከባድነት መነሻ ሊያደርጉ ስለመቻላቸው እና የወመሥሥህቁሀ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን በወንጀል የተከሰሰ ሰው የዋስትና መብት እንዲከበርለት ትዕዛዝ ከተሰጠ በኋላ ትዕዛዙ ተነስቶ ወሮ ሊዊዛ ሮርቤታ ህዳር ዋስትናውን ሊከለከል ስለመቻሉ አና የወመሥህቁ አቃቤ ሕግ በሚያሽከረክረው መኪና ላይ ተሳፍሮ ሲፄድ የነበረ ሰው ወድቆ ለህልፈተ ህይወት የተዳረገበት አቶ ጌቱ ብርዛኑ ታህሳስ ሾፌር በወንጀል ህግ ቁጥር ሊጠየቅ የሚችል ስለመሆኑ እና የወንጀል ህግ ቁጥር የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ በወንጀል ጉዳይ ተከሳሽ በሌለበት ፍርድ የተሰጠ እንደሆነ ፍርድ የተሰጠበት ተከሳሽ የሚያቀርበው ሰማኸኝ በለው ታህሳስ የይግባኝ አቤቱታ ተቀባይነት ሊያገኝ የሚችልበት አግባብ እና በይግባኝ ደረጃ ክስ የቀረበበት ተከሳሽ ጉዳዩ በሌለበት ታይቶ የተሰጠ የጥፋተኝነት ፍርድ የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ እንደመጨረሻ ውሣኔ ተቆጥሮ በሰበር እንዲታረም ለማድረግ የማይቻል ስለመሆኑ የወመህሥሥቁ ሀ የወንጀል ህግ ቁ አዋጅ ቁ አንቀጽ የኢፌዴሪ ህገ መንግስት አንቀጽ ዓቃቤ ሕግ ወንደል ፈጽሟል በሚል የተጠረጠረና ምርመራ የተደረገበትን ሰው ተከሳሽ ከሚሆን ዮርዳኖስ አባይ አሰፋ ጥር ይልቅ ምስክር ቢሆን የተሻለ ነው ብሎ ካመነ ይህንነ ለማድረግ የሚከለክለው ህግ የሌለ ስለመሆኑ አና የፌዴራል አቃቤ ሕግ » ከወንጀል ጉዳዮች የክስ ሄደት ጋር በተገናኘ ዓቃቤ ሕግ ሊያከናውናቸው የሚገቡ ተግባራትና የፌዴራል አቃቤ ህግ ግንቦት ኃላፊነቶች እና የጥፋተኛነት ውሣኔ ከተሰጠ በኋላ ፍርድ ቤቶች ተከሳሽ በሆነ ወገን ላይ ቅጣት ሊጥሉ አቶ ሚፍታህ ኑረዲን ስለሚችሉበት ሥርዓት ስግባብ የወመህሥሥቁ በግድያ ወንጀል የተከሰሰ ሰው የወንጀል ቁጥር ወይም ን መሰረት በማድረግ ጥፋተኛ ፃለቃ ገእግዚያብሔር ኃይሉ ግንቦት አድርጐ ለመወሰን የወንጀል ድርጊቱ አፈፃፀምን እንዲሁም መነሻ ሁኔታዎች በአግባቡ መመልከት አና የሚያስፈልግ ስለመሆኑ የኦሮሚያ ክልል ዓሕግ የወንጀል ህግ ቁጥር ን ተፈፃሚ ለማድረግ ሊሟሉ ስለሚገባቸው መስፈርቶች ህጋዊ መከላከልን በማለፍ የተፈፀመ የነፍስ ግድያ በወንጀል ህግ ቁጥር የሚያስጠይቅ ስለመሆኑ የወንጀል ህግ ቁጥር የወንጀል እና የፍበሔር ክሶች ተጣምረው ሊታዩ የሚችሉት በወንጀል ህግ ቁጥር አግባብ ብቻ የስልጤ ዞን ምርመራና ክስ ዓሕግ ግንቦት ስለመሆኑ እና የወንጀል ህግ ቁጥር እነ አቶ ጌታቸው አስራት አምስት ሰዎች በወንጀል ድርጊት በሌላ ሰው ላይ ጉዳት ያደረሰ ሰው ከጉዳቱ በኋላ ተጐጂውን ወደ ህክምና ቦታ አቶ ዘለቀ ካሣዬ ግንቦት ላ የወሰደው መሆኑ ብቻ በድርጊቱ የተፀፀተ መሆኑን ያሳያል በሚል ቅጣትን ከመነሻው በታች እና በመወረድ ቀልሎ እንዲወሰን ለማድረግ የሚያስችል ስላለመሆኑ የፌዴራል ዓሕግ የወንጀል ህግ ቁ የትራንስፖርት ማሻሻያ ደንብ ቁ አንቀጽ በወንጀል ተከስሶ የቀረበ ተጠርጣሪ በፍቤት በሰጠው የእምነት ቃል መሰረት ጥፋተኛ ተብሎ ቅጣት አቶ መሐመድ ሰኢድ አሊ ግንቦት ከተጣለበት በኋላ በተሰጠው የጥፋተኝነት ውሣኔ ላይ ይግባኝ ለማለት የማይችል ስለመሆኑ እና የፌዴራል ዓሕግ ከወንጀል ጉዳይ ጋር በተያያዘ በሥር ፍቤቶች በፍሬ ነገር ደረጃ የተረጋገጠ እውነታ የተጠቀሰውን ያሲን አሕመድ መሐመድ ግንቦት ወንደል የሚያቋቁም መሆን አለመሆኑ ጉዳይ የህግ ጭብጥ በመሆኑ በሰበር ችሎት ሊመረመር አና የሚችል ስለመሆኑ የፌዴራል ዓሕግ የወንጀል ህግ ቁጥር የመወሰን ስልጣን የሌላቸውና የሙያ ግልጋሎት የመስጠት ኃላፊነት ብቻ ያላቸው ሰዎች አረጋኸኝ መርዕድ ግንቦት ሰራተኞች በወንጀል ጉዳይ በኃላፊነት ሊጠየቁ የሚችሉበት አግባብ እና የተቀጠረበትን የሙያ ሥራ በጥንቃቄና በአግባቡ አለመፈፀም በአዋጅ ቁ በስልጣን የፌስፀሙኮዓህግ ያለአግባብ መገልገል የሙስና ወንጀል ያስጠይቃል ለማለት የማይቻል ስለመሆኑ አንድ ተከሳሽ በወንጀል ህግ ቁጥር መሰረት የሙስና ወንጀል ፈጽሟል በሚል ሊጠየቅ አቶ ነብይ በድሩ ሽፋ መጋቢት የሚችልበት አግባብ እና የወንጀል ህግ ቁጥር የፌዴራል ሥፀሙኮሚሽን ዓህግ ፍቤት በወንጀል ጉዳይ የተከሰሰን ሰው በተመለከተ አስቀድሞ የፈቀደውን የዋስትና መብት በራሱ አቶ ኤልያስ ገረመው ሚያዝያ አነሳሽነት ወይም በማናቸውም ባለጉዳይ አመልካችነት አዲስ ነገር ተከስቷል ብሉ ካመነ ዋስትናው እና እንዲነሳ ትዕዛዝ ሊሰጥ የሚችል ስለመሆኑ የኢትገጉባዓህግ የወመህሥሥቁ በከባድ የሰው መግደል ወንጀል ተከስሶ ጥፋተኛ መሆኑ የተረጋገጠ ተከሳሽ ስለሚጠየቅበት የኦሮሚያ ክልል ዓቃቤ ህግ ሰኔ አግባብ እና የተመሰረተበት ክስ በዓቃቤ ሕግ በኩል እንደክሱ አመሰራረት ያልተረጋገጠበት ቢሆንም ተከሳሹ እነ ኢዮስያስ አበራ ገሚካኤል አምስት ሰዎች የቀረበው ማስረጃ ከቀረበበት ክስ ባነሰ የወንጀል ድርጊት የሚያስጠይቅ መሆኑ እስከተረጋገጠ ድረስ ተከሳሹ በነፃ እንዲሰናበት ሊደረግ የሚችልበት አግባብ የማይኖር የሌለ ስለመሆኑ የወንጀል ህግ ቁ ሀለ ሀ የወመህሥሥቁ የወንጀል ህግ ቁጥር በወንጀል ተከስሶ ጥፋተኛነቱ የተረጋገጠበት ተከሳሽ ላይ የሚጣለውን የቅጣት አይነትና መጠን እነ መስታወት ጌታነህ አራት ሰዎች ሰኔ ለመወሰን ፍቤቶች በህጉ ውስጥ ተካትተው የሚገኙትን የቅጣት ማቅለያ እና ማከበጃ ምክንያቶች እና ተግባራዊ ለማድረግ የሚችሉበት አግባብ የፌዴራል ዓቃቤ ህግ » የሞት ቅጣት ሊተላለፈ የሚችልበት አግባብ የወንጀል ህግ ቁጥር ሁለ ሀ ሀሠሃ የሚያዝበት ገንዘብ ሳይኖር ቼክ ማውጣት በሚል በወንጀል ህጉ ውስጥ የተመለከተውን የወንጀል አቶ አዱኛ አንበሎ ሰኔ ድርጊት ለማቋቋም ቼኩ ለክፍያ ባንክ በቀረበበት ጊዜ በቂ ስንቅ የሌለው መሆኑን ያለመኖሩ እና ላ ማረጋገጥ ብቻ በቂ ስለመሆኑ የወንጀል ህግ ቁ የፌዴራል አቃቤ ህግ በህጉ በጠቅላላ የቅጣት ማቅለያነት የተመለከተን ምክንያት ወንጀሉን ለማቋቋም የቀረበ በሆነ ጊዜ የፌዴራል ዓህግ ሰኔ ፍቤቶች ይህንን ምክንያት እንደ አንድ የቅጣት ማቅለያነት ሊጠቀሙበት የማይችሉ ስለመሆኑ እና ፍርድ ቤቶች በህጉ ለዳኞች የሚሰጠውን አመዛዝኖ ቅጣትን የመወሰን ስልጣን ሲጠቀሙ በቅጣት በሪሁን ፍቃዱ አወሳሰን ረገድ ህጉ ያስቀመጣቸውን መሰረታዊ መርሆዎች ሊጥሱ የማይገባ ስለመሆኑ የወንጀል ህግ ቁ በሙስና ወንጀል ተጠርጥሮ ክስ ከቀረበበት ሰው ጋር በተገናኘ በሚካፄድ የቅድመ ክስ ሂደት ጉዳዩን እነ አቶ አደም አብዱ ሁለት ሰዎች ሐምሌ የሚያየው ፍቤት እንደቀረበው የወንጀል አይነት በመመርመር ወደ ዋናው ክስ የመስማት ሂደት እና አንዲገባ በሚል ትዕዛዝ ሊሰጥ የሚችል ስለመሆኑ የፌዴራል ስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን የወንጀል ህግ ቁ ዓህግ አዋጅ ቁ አንቀጽ » በሙስና ወንጀል ተጠርጥሮ ክስ የቀረበበት ሰው በዋስትና ወረቀት ለመለቀቅ የሚያቀርበውን የደብብህክየሥፀሙኮሚሽን ሐምሌ ጥያቄ ፍቤቶች ተከሳሹ በቀረበበት የሙስና ወንጀል ክስ ጥፋተኛ ሆኖ ቢገኝ ሊጣልበት እና የሚችለውን የቅጣት ጣሪያ መነሻ በማድረግ ውሣኔ ሊሰጡበት የሚገባ ስለመሆኑ እነ ላሉ ሰይድ አከልታ » ተከሳሹ የተከሰሰበት ወንጀል ከአስር ዓመት በላይ በእስራት ሊያስቀጣ የሚችል በሆነ ጊዜ በዋስትና ወረቀት እንዲለቀቅ ሊፈቀድ የማይችል ስለመሆኑ ቱ አንቀጽ የወንጀል ህግ ቁጥር ውልን ስምምነትን መሰረት ባደረገ ግንኙነት አንድን ንብረት ወስዶ በውሉ መሰረት ለመመለስ ብሩክ ሚካኤል ሐምሌ ፈቃደኛ ያልሆነ ሰው የእምነት ማጉደል ወንጀል ፈጽሟል በሚል የወንጀል ክስ ሊቀርብበት እና የማይቻል ስለመሆኑ የፌዴራል ዓህግ የወንጀል ህግ ቁ ዓቃቤ ህግ በወንጀል በተከሰሰ ሰው ላይ የሚያቀርበው የወንደል ክስ የወንጀሉን ዝርዝር ሁኔታ መር አወት ተካ ሐምሌ መያዝ እንዳለበት በተለይም ተከሳሹ የተከሰሰበትን ወንጀል ለይቶ አውቆ መልስ ለመስጠት እና እንዲችል ክሱ ወንጀሉንና ሁኔታውን መግለጽ ያለበት ስለመሆኑ የትግራይ ዓህግ » አንድ ሰው ከሌሎች ሰዎች ጋር የወንጀል ተካፋይ ሆኗል የሚባለው በወንጀሉ አፈፃፀም የግዙፍ ተግባር የፃሳብና የህግ ሁኔታዎችን መተላለፍ ሲረጋገጥ ስለመሆኑ የወመህሥሥቁ የወንጀል ህግ ቁ ተጨማሪ ማስረጃን ከመቀበል ጋር በተያያዘ በወንጀል ህግ ቁጥር ሥር የተመለከተው አቶ ተስፋዬ ተሾመ ሐምሌ ድንጋጌ ፍቤቱ ለፍትህ አሰጣጥ ተገቢ ነው ብሎ ሲያመን ትዕዛዝ ሊሰጥበት የሚችል ስለመሆኑ እና በፈቃጅነት ፀጠዉዉህ የተቀመጠ እንጂ አስገዳጅ የህግ ድንጋጌ ስላለመሆኑ የፌዴራል ዓህግ የወንጀል ህግ ቁ በወንጀል ጉዳይ የተከሰሰ ሰው የሚያነሳው የጤና ችግር ከዋስትና መብት አኳያ ሲታይ ስላለው ወሮ ውልታ ደሳለኝ ሐምሌ ላ ህጋዊ ጥበቃ እና የኦሮሚያ ስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ዓህግ ወንጀልና የወንጀል ቅጣት የእያንዳንዱን ጥፋተኛ ግላዊ ሁኔታ ከግምት ውስጥ በማስገባት ውሣኔ እነ ወሮ ፍኖተ ፃድቅ አበራ መጋቢት ሊሰጥባቸው የሚገባ ስለመሆኑ እና » የጉምሩክ ህግን በመተላለፈ ጥፋተኛ የተባሉ ሰዎች ተከሳሾች ላይ የሚጣለው የገንዘብ መቀጮ የጉምሩክ ዓህግ በእያንዳንዱ ጥፋተኛ ላይ ስለመሆኑ የወንጀል ህግ ቁ ሀ አዋጅ ቁ አንቀጽ አዋጅ ቁ አንቀጽ አንድ ሰው በወር ደመወዝ ከሚያገኘው ገቢ ውጪ ሌላ ህጋዊ የገንዘብ ምንጭ እንዳለው ለማስረዳት አቶ ፃንካራ ሃርቃ ፃያሞ ጥር ባልቻለበት ሁኔታ በሚሊዮን የሚቆጠር ሀብትና ንብረት ባለቤት መሆኑ ምንጩ ያልታወቀ ገንዘብ እና ይዞ በመገኘት የሙስና ወንጀል የሚያስጠይቀው ስለመሆኑ የደብብህክመሥፀሙኮዓህግ የወንጀል ህግ ቁ የንግድ ፈቃድ መብትን መጣስ በአዋጅ ቁ መሰረት የወንጀል ተጠያቂነትን እነ ዮሴፍ ሀይሉ ጠቅላላ ንግድ ሐምሌ ስለሚያስከትልበት አግባብ ኃየተየግማህበር ሁለት ሰዎች እና የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ በአሽከርካሪነት ሥራው ማድረግ የነበረበትን ጥንቃቄ ሳያደርግ ቀርቶ በሌላ ሰው ላይ የሞት አደጋ ኤልያስ ዲጋ መጋቢት ያደረሰ ሰው በወንጀል ህግ ቁጥር የሚጠየቅ ስለመሆኑ እና የወንጀል ህግ ቁ የፌዴራል ዓሕግ የወመህሥሥቁ የወንጀል ክስ ቀርቦ ተከሳሹ እንዲከላከል በሚል በፍቤት ብይን የተሰጠ መሆኑ ጉዳዩ የመጨረሻ አነዚር ኢብራሂም ሚያዝያ ፍርድ እንደተሰጠበት በመቁጠር የሰበር አቤቱታ ሊቀርብበት የማይቻል ስለመሆኑ እና የቤክስፀሙስና ኮሚሽን አንድ የወንጀል ድርጊት በእርግጥም ተጀምራል ተፈጽሟል ለማለት የሚቻለው የተደረገው ተግባር ፋሲል ታምራት ሰኔ በማያጠራጥር ሁኔታና በቀጥታ ወንጀሉን ለመፈፀም ወደታሰበለት ግብ ለማድረስ የተደረገ መሆኑን አና ለማረጋገጥ ሲቻል ስለመሆኑ የሐዋሳ ከተማ ከፍተኛ መርማሪ ከሳሽ የወንጀል ህግ ቁ ሀለ ፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት በፍቤቶች ጣልቃ ገብቶ እንዲከራከር ትዕዛዝ የተሰጠው ተከራካሪ ወገን ጥሪ ተልኮለት ቀርቦ የወሮ ቅጅነሽ አነስታል ወራሾች ሦስት ሰዎች ጥቅምት መልሱን አልሰጠም በሚል ምክንያት ከክርክሩ ውጪ እንዲሆን የሚሰጥ ትዕዛዝ በክርክሩ ውስጥ እና ያሉ ሌሎች ወገኖችን መብት የሚያጣብብና የሥነሥርዓት ህግን የሚጥስ ስለመሆኑ የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር ስራና ከተማ የፍብሥሥህቁ ልማት ቢሮ በፍርድ ለሌላ ሰው የተላለፈ ንብረት የእኔ ነው በሚል የሚቀርብ አቤቱታ ሊስተናገድ የሚችልበት እነ አቶ ምናሴ ኢትሶ ሁለት ሰዎች ጥቅምት አግባብ እና የፍብሥሥህቁ ወሮ ፋንታዬ ተረፈ የግልግል ዳኝነት ጉባኤ እንደ ናሃቤት የዳኝነት አካሄድ ሁልጊዜ ጥብቅ የሆነ የሙግት ሥርዓትን አቶ ገብሩ ኮሬ ጥቅምት ተከትሎ ጉዳዩን ማየት የሌለበት ስለመሆኑ እና » የግልግል ጉባኤ ጉዳዩን ለማየት ሊከፈል የሚገባውን የገንዘብ መጠን በተመለከተ ተገቢ ነው ብሎ አቶ አመዲዮ ፌዴሬቼ ያመነበትን ያህል ሊወስን ስለመቻሉ የፍብሥሥህቁ የፍብህቁ ተከራካሪ ወገኖች የሚሟገቱበት ጉዳይ የልዩ አዋቂ ምስክርነትና ማብራሪያ የሚያስፈልገው ሆኖ ወጋገን ባንክ አማ ህዳር በሚገኝበት ጊዜ ናርድ ቤቶች ይህ እንዲፈፀም ማድረግ ያለባቸው ስለመሆኑ እና የፍብሥሥህቁ አቶ ፃብቶም ረዘነ ተከራካሪ ወገኖች እንዲሰሙላቸው የሚቆጥራቸው የሰው ማስረጃዎች የማሰረዳት ብቃት ሊታወቅ የኢትዮጵያ የእህል ንግድ ድርጅት ህዳር የሚችለው ቃላቸው ከተሰማ በላ ስለመሆኑ እና » የተቆጠሩ ማስረጃዎች የማስረጃ አግባብነትና ተቀባይነት መርህ ህሄበርሃ በ ጠሃ እነ መርዕድ ተፈራ ስድስት ሰዎች ካልከለከለ በስተቀር በዝርዝር ሊሰሙ የሚገባ ስለመሆኑ » በሰው ማስረጃነት የተቆጠረ ኦዲተር በኦዲት ሪፖርት ላይ ከተመለከተው ውጪ የተለየ ሊያስረዳ አይችልም በሚል ምክንያት ሊሰማ አይገባም ሊባል የማይገባ ስለመሆኑ መጥሪያ በጋዜጣ ጥሪ ሊደረግ የሚገባው ሌሎች አግባብነት ያላቸው የመጥሪያ አላላክ መንገዶች እነ ወሮ አበበች በጅጋ ሁለት ሰዎች ህዳር ቅደም ተከተላቸውን በጠበቀ መልኩ ከተከናወኑ በኋላ ስለመሆኑ እና » መጥሪያ በአግባቡ ደርሷል ለማለት የሚላክለት ሰው ስም በተሟላ ሁኔታ ተገልጾ መላክ ያለበት ዶር ተስፋዬ አካሉ ስለመሆኑ መጥሪያ በህጉ አግባብ እንዲደርሰው ሳይደረግ በሌለበት ጉዳዩ አንዲታይ ትዕዛዝ የተሰጠበት ወገን ትዕዛዙ እንዲነሳለት የሚያቀርበው አቤቱታ ተገቢነት ያለው ስለመሆኑ የፍብሥሥህቁ ሀ በዋናው ክርክር ላይ በተሰጠ ፍርድ መብቱ የተነካበት ሰው በፍርድ አፈፃፀም ወቅት መብቱ የምጥን መንደር መኖሪያ ቤቶች የህብረት ስራ ህዳር ከተነካበት ሰው በተለየ ሥነ ሥርዓት ተቃውሞ ማቅረብ የሚገባው ስለመሆኑ ማህበር የፍብሥሥህቁ አና እነ ወሮ ባየች አይገምት ሦስት ሰዎች አስቀድሞ የተሰጠን ውሣኔ ለማስነሳት መቃወሚያ ማቅረብ የሚችል ወገን በክርክሩ መግባት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፍትህና ህግ ህዳር የሚገባው ሆኖ ነገር ግን ተካፋይ ያልነበረ እንደሆነ ባልተካፈለበት ክርክር የተሰጠውን ፍርድ ጉዳዮች ቢሮ መቃወም የሚችል ስለመሆኑ እና እነ የሸቀጣ ሸቀጦች ጅምላ ንግድና የፍብሥሥህቁ አስመጪ ድርጀት ሦስት ሰዎች ከሳሽ የሆነ ወገን ያቀረበው ክስ ውድቅ በተደረገበት ሁኔታ ተከሳሽ የዳኝነት ክፍያውን ለከሳሽ ወሮ አበባዬ አቢ ደራወርቅ ታህሳስ አንዲከፍል የሚደረግበት የህግ አግባብ የሌለ ስለመሆኑ አና የፍብሥሥህቁ ይገረም ፈዬ ልዩ ዕውቀትና ክህሎትን መሰረት በማድረግ አንድ ጉዳይ ተመርምሮ የተሰጠ የሙያ አስተያየት አቶ ታከለ ባልቻ ታህሳስ ሊስተባበል የሚችለው በጉዳዩ ላይ የተሻለ የሙያ እውቀትና ክህሎት ባለው ባለሙያ ጉዳዩን እና መርምሮ በሚሰጠው አስተያየት ስለመሆኑ » አንድን ሰው ለማጓጓዝ ውል የተዋዋለ ሰው በጉዞ ወቅት በተጓ ላይ ለደረሰ ጉዳት ሊከፍል የሚገባው የካሣ መጠን ከብር መብለጥ የሌለበት ስለመሆኑ የጉዳት ካሣ መጠኑ ከብር ሊበልጥ የሚችለው በንግድ ህግ ቁ የተመለከተው ወሮ አዜብ ፀጋዬ ኦ መስፈርት መሟላቱ ሲረጋገጥ ስለመሆኑ የፍብሥሥህቁ የንግድ ህግ ቁ የበላይ ፍርድ ቤት የስር ፍቤትን ውሣኔ ሊሽር የሚችለው ህጋዊና በቂ ምክንያት ሲኖረው ብቻ ኪድስ ሊንክ ኢንተርናሽናል ጥር ስለመሆኑ አና በሥር ፍርድ ቤት የተረጋገጡትን ፍሬ ነገሮች የበላይ ፍርድ ቤት ውድቅ ለማድረግ የሚችለው ሲስተር ገነት ወንድሙ የማይቀበልበትን ምክንያት በውሣኔው ላይ በግልጽ በማስፈር እንጂ በደፈናው በተገቢው አልተረጋገጡም የሚል ምክንያት በመስጠት ብቻ ስላለመሆኑና በዚህ መልክ የሥር ፍቤት ውሣኔን በመሻር የሚሰጥ ፍርድ አግባብነት የሌለው ስለመሆኑ የፍብሥሥቁ እና ተከታዮቹ ሁለት ተከራካሪ ወገኖች አንደኛው በሌላኛው ላይ የፍርድ ባለመብት ሆነው የአፈፃፀም አቤቱታው ወሮ አስቴር አርአያ ጥር በተለያዩ ፍርድ ቤቶች በቀረበ ጊዜ በፍርድ የበሰለው ገንዘብ በመቻቻል እንዲፈፀም በሚል በአንድ እና ፍርድ ቤት ተጠቃሎ እንዲታይ ለማድረግ የሚሰጥ ትዕዛዝ አግባብነት ያለውና ህጋዊ ስለመሆኑ ወሮ አምሳለ ፀሐይ የፍብሥሥህቁ በባንክ በኩል ከተላከ ገንዘብ ጋር በተገናኘ በአግባቡ ለተላከለት ሰው አልደረሰውም በሚል የሚቀርብ ዳሽን ባንክ አማ የካቲት አቤቱታ በላኪው ወይም በተላከለት ሰው ስም ክስ ቀርቦ ከተወሰነ በኋላ በሌላኛው አና በላኪውበተላከለትሰው ስም የሚቀርብ አቤቱታ በፍብሥሥህቁ የሚታገድ ስለመሆኑ ወሮ ሀመልማል መኮንን የፍብሥሥህቁ በናብሥሥህቁ አቤቱታ እንዲያቀርብ ተፈቅዶለት ክርክር ተካሂዶ ውሣኔ የተሰጠበት ወገን ወሮ ወርቅነሽ ዋሴ የካቲት በድጋሚ የፍብሥሥህቁ ን መሰረት በማድረግ የሚያቀርበው አቤቱታ ተቀባይነት የሌለው አና ስለመሆኑ አቶ ባንተይርጋ ወርቁ የፍብሥሥህቁ በመጀመሪያ በቀረበ የክስ መከላከያ መልስ ያልተካተተን የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ መልስ ወሮ አፀደ ኤዶ የካቲት እንዲሻሻል በሚል ፍቤት በሰጠው ትዕዛዝ መነሻነት ተካትቶ ሲቀርብ ተቀባይነት ሊያገኝ እና የሚችልበት የህግ አግባብ የሌለ ስለመሆኑ አቶ ትኩ ዋቅሹም የፍብሥሥህቁ የፍብህቁ ሌሎች ሰዎች ተከራካሪ በሆነበት ጉዳይ ንብረትን አስመልክቶ በፍርድ ቤቱ የተሰጠ የማገጃ አቶ ሙባረክ ከድር የካቲት ትዕዛዝ ይነሳልኝ በሚል አቤቱታ አቅርቦ ውድቅ የተደረገበት ሰው በናብሥሥህቁ እና መሰረት ፍርድ ከተሰጠ በኋላ የሚያቀርበው አቤቱታ ተቀባይነት ያለው ስለመሆኑ እነ ሚስተር ኑዋምባ ሲርር አምስት ሰዎች አንድ ክርክር መጀመሩን ያወቀ ወገን የክርክሩን ውጤት ጠብቆ መብቱን የሚነካበት ሆኖ ባገኘው ጊዜ ከውሣኔው በጊላ የሚያቀርበው አቤቱታ በናፍብሥሥህቁ መሰረት ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑ የፍብሥሥህቁ ፍርድ ቤቶች ከውሣኔ ሊደርሱ የሚገባው የተከራካሪ ወገኖችን የመሰማት የመከላከል ብሎም እነ አቶ በቀለ አማረ ሁለት ሰዎች ታህሳስ በአኩልነት መርህ የመዳኘት መብት በጠበቀ መልኩ ስለመሆኑ እና ወሮ ብዙነሽ ግርማ ክስ ለመስማት ቀጠሮ ከተሰጠ በኋላ ያልቀረቡ ከሳሾችን ከክርክሩ ውጪ እንዲሆኑ በማለት ትዕዛዝ ማበርፋይድ ኃየተየግማህበር ታህሳስ የሰጠ ፍቤት ችሎት በራሱ ተነሳሽነት አስቀድሞ የሰጠውን ትዕዛዝ በማንሳት ከክሱ ውጪ እና እ የሆኑትን ከሳሾች የክሱ አካል በማድረግ የሚሰጠው ውሣኔ ከሥነ ሥርዓት ህግ ውጪ ስለመሆኑ የፍብሥሥህቁ እነ አሸናፊ አለሙ ዘጠኝ ሰዎች የፍብሥሥህቁ ተፈፃሚ ሊደረግ የሚችልበት አግባብ የኮንስትራክሽን እና ቢዝነስ ባንክ አማ ታህሳስ እና እነ ወሮ መድሀኒት ፃይሉ ሁለት ሰዎች ክርክሩ በሌለበት እንዲቀጥል የተደረገበት ተከሳሽ በተከታዩ ቀነ ቀጠሮ ቀርቦ በቂ ሆኖ በሚገመት ወሮ ፋጡማ ጀማል ግንቦት አክል ምክንያት በመጀመሪያው ቀነ ቀጠሮ ያለመቅረቡን ካስረዳ መከላከያውን አቅርቦ የመከራከር አና መብት የሚኖረው ስለመሆኑ ወሮ ፋጡማ አስማን የፍብሥሥህቁ በናብሥሥህቁ እና መሰረት በተሰጠ ፍርድ ላይ ተቃውሞ የሚቀርብበት ሥርዓት የኦሮሚያ ከተሞች ፕላን ኢንስቲትዮት መጋቢት የፍብሥሥህቁ አና እነ አቶ ካሣ ጭርሳ አራት ሰዎች በፍበሔር ክርክር ፍቤት አንድን ጉዳይ ጭብጥ ለማስረዳት የሚቀርብን የሙያ ምስክርነት የሱ ኃየተየግማህበር ሰኔ ኦፀፀቪ ዘሸበ ውድቅ በማድረግ ባለሙያ ባልሆኑ ምስክሮች የተሰጠ የምስክርነት ቃልን እና ሊቀበል የሚችለው ይህን ለማድረግ የሚያስችል በቂ እና አሳማኝ ምክንያት ሲኖር ብቻ ስለመሆኑ እነ አቶ ደጀኔ በቀለ ሁለት ሰዎች የፍብሥሥህቁ ከኢትዮጵያ ውጪ በሚገኝ ፍርድ ቤት የተሰጠ ፍርድ በኢትዮጵያ ፍርድ ቤቶች እውቅና ሊሰጠው ወሮ አለምነሽ አበበ ሰኔ ወይም ተቀባይነት ሊኖረው የሚችልበት አግባብ እና የፍብሥሥህቁ አቶ ተስፋዬ ገሰሰ ቆ በህግ የተቀመጠው የይግባኝ ማቅረቢያ ገዜ ካለፈ በኋላ የይግባኝ አቤቱታ ለማቅረብ እንዲፈቀድ አፍሪካ ኢንሹራንስ አማ ሐምሌ የሚቀርብ አቤቱታ ሊስተናገድ የሚችልበት አግባብ አና ይግባኙ በጊዜው ሊቀርብ ያልቻለው የባለጉዳዩ ጠበቃነገረፈጅ ወይም ወኪል የሆነው ሰው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለመቅረቡ ወይም ከነዚህ ሰዎች ጋር በተያያዘ በተከሰተ ጉድለት መሆኑ ከታወቀ የማስፈቀጃ አቤቱታው በበቂ ምክንያት የተደረገ ነው ለማለት የማይቻል ስለመሆኑ የፍብሥሥህቁ በአንድ በመካሄድ ላይ ባለ የፍርድ ቤት ክርክር ተሳታፊ ለመሆን ጥያቄ አቅርቦ በብይን ውድቅ ወሪት ቤተልፄም ታደሰ ሐምሌ የተደረገበት እና በሌላ መዝገብ ክስ መስርቶ መብቱን እንዲያስከብር በሚል ትዕዛዝ የተሰጠበት ወገን እና በዚህ ትዕዛዝ መሰረት አዲስ መዝገብ በማስከፈት ወይም በሌላ መዝገብ በመግባት የክርክር ተሳታፊ እነ ወሮ ፃና ታደሰ ሦሰት ሰዎች ከመሆን የሚያግደው ነገር የሌለ ስለመሆኑ ወይም ጉዳዩ አስቀድሞ በፍርድ ያለቀ ነው ለማለት የማይቻል ስለመሆኑ የፍብሥሥህቁ ግልጽነት የጐደለው ክስ ክቤቱታ በቀረበ ጊዜ ክሱ በተከራካሪዎች አነሳሽነት ወይም ፍቤቱ በራሱ አፔኖ ኢንጂነሪንግ ኮንስትራክሽን ድርጅት ሐምሌ ክሱ እንዲሻሻል ሳይደረግ በደፈናው የቀረበን የይገባኛል ጥያቄ ላይ የሚሰጥ ፍርድ ተገቢነት የሌለው እና ስለመሆኑ አቶ ጥሩነህ ይመር የፍብሥሥህቁ ፍቤቶች በባንክ ለተሰጠ ብድር መያዣነት የተሰጠ ንብረትን በአዋጅ ቁ ባንኩ ሲረከበው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ሐምሌ በብድሩ ገንዘብ እና በንብረቱ ወቅታዊ የዋጋ ግምት መካከል ያለውን ልዩነት ማስላት አስፈላጊ እና መሆኑን ባመኑ ጊዜ ይህንን ለማድረግ ልዩ የሂሳብ አዋቂ አርበ ህባ በመመደብ ለጉዳዩ እነ አቶ ኃይሉ አምቦ ሁለት ሰዎች አ አልባት ሊሰጡ የሚገባ ስለመሆኑ የፍብሥሥህቁ በፍርድ ቤት የእግድ ትዕዛዝ የተሰጠበትን የማይንቀሳቀስ ንብረት በተመለከተ የእግዱ ትዕዛዝ ዶር አልሑሴን በድልገዋድ ሐምሌ ተጥሶ ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው አካል ፊት በተደረገ የሽያጭ ውል ለሦስተኛ ወገን እና በተላለፈ ጊዜ ሊኖር ስለሚችል ውጤት እነ ወሮ ገነት ሐድጐ ሁለት ሰዎች እግዱ ተጥሶ በተከናወነው ተግባር መብቱ የተጐዳበት ሰው የአእግዱን ትዕዛዝ በጣሰው ወይም እንዲጣስ ምክንያት በሆነው አካል ላይ ተገቢውን አቢቱታ በማቅረብ መብቱን ለማስከበር የሚችል ስለመሆኑ የፍብሥሥህቁ አዋጅ ቁ አንቀጽ የፍብህቁ በውጭ አገር የተሰጠ ፍርድ በኢትዮጵያ ፍርድ ቤት እውቅና ካልተሰጠው በስተቀር በተመሳሳይ ወሮ ራውዳ ሙሜ ግንቦት ጉዳይ ላይ የቀረበ አቤቱታ አስቀድሞ በፍርድ ያለቀ ነው ሊባል የማይቻል ስለመሆኑ አና አምባሳደር አብደላ አብድራህማን የኤክስፐርት ማስረጃ ሙሉ እምነት ሊጣለበት የሚችል ማስረጃ ስላለመሆኑ አንበሳ የከተማ አውቶብስ አገልግሉት ድርጅት ህዳር እና እነ ወሮ ዘነበወርቅ ከበደ ሁለት ሰዎች የባለሙያ ማስረጃ ናፁም ስላለመሆኑና ከሌሎች ማስረጃዎች ጋር ተገናዝቦ ብቃቱና ተአማኒነቱ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ግንቦት ሊመዘን የሚገባ ስለመሆኑ እና ወሮ ሀዋ መሐመድ በህግ ፍርድ ኃይል የተወሰደ ንብረት ሊመለስ የሚችልበት አግባብ አቶ ማሞ ደምሴ ሦስት ሰዎች ጥር የፍብሥሥህቁ አና እነ አቶ አያሌው ገእግዚአብሄር ሦስት ሰዎች ከሀራጅ ሽያጭ ጋር በተያያዘ የናፍብሥሥህቁ እና ትርጉምና ሊፈፀሙ የሚችሉበት ሊሲ ታነሪ ኃየተየግማህበር ጥር አግባብ እና የፍብሥሥህቁ እነ መአዛ አስፋው ሦስት ሰዎች ክስ ለመስማት በተቀጠረበት ዕለት ለመቅረብ ያልቻለው በቂ ሊባል በሚችል እክል ትግር እነ አቶ ላል ሮላንድ ቻፕ ማን ጥቅምት ምክንያት መሆኑን ያስረዳ ተከሳሽ በሌለበት ጉዳዩ እንዲታይ በሚል የተሰጠው ትዕዛዝ እና እንዲነሳለት የሚያቀርበው አቤቱታ ተቀባይነት ያለው ስለመሆኑ አቶ ዜና ወማሪያም » በቂ ምክንያት በሚል የሰፈረው ሃረግ ሊተረጐም የሚገባው ተከሳሹ ቀና ልቦና ያለው መሆኑንና የተለያዩ አግባብነት ያላቸው ነባራዊ ሁኔታዎችን ከግምት ውስጥ በማስገባት ስለመሆኑ የፍብሥሥህቁ ሀ የልዩ አዋቂ ምስክሮች በፍቤት የሚሾሙበት የሙያ ግዴታቸውን የሚያከናውኑበት እና ጭላሎ ስራ ተቋራጭ ኃየተየግማህበር ታህሳስ ፍቤቶችም የሚቀርበውን ሙያዊ ምስክርነት ሊቀበሉ የሚችሉበት አግባብ እና የፍብሥሥህቁ አፍሪካ ኢንጂነርስ ኮንስትራክሽን ክስ የቀረበበት ጉዳይ ለቃል ክርክር ለመስማት በተቀጠረበት ዕለት ከሳሽ የሆነ ወገን በመቅረቱ ወሮ አባይነሽ ገህይወት መጋቢት በፍብሥሥህቁ መሰረት የተዘጋ መዝገብን መነሻ በማድረግ በቀጥታ ይግባኝ ለማቅረብ አና የማይቻል ስለመሆኑ ወሮ እታገኝ ደሳለኝ የፍብሥሥህቁ በፍቤት በተሰጠ ፍርድ ላይ የይግባኝ አቤቱታ ለማቅረብ የተቀመጠው የሥነ ሥርዓት ድንጋጌ ዐሮ ብርፃኔ አዱላ መጋቢት ኣ ተግባራዊ ሊሆን የሚችልበትና የቀን አቀጣጠር ስሌት ተፈፃሚ የሚደረግበት አግባብ እና የፍብሥሥህቁ ግርማ አብዲሳ ተከራካሪ ወገኖች የሚያቀርቡት የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያዎች ላይ ብይን ሳይሰጥ በማለፍ አቶ በቀለ ጃፋር መጋቢት የሚሰጥ ውሣኔ ተገቢነት የሌለው ስለመሆኑ እና የፍብሥሥህቁ ሠ እነ ወሮ ሙሉነሸ ማሞ አስቀድሞ በፍርድ ያለቀ ጉዳይ ጋር በተያያዘ ቀጥተኛ የፍሬ ነገር ጭብጥ በሚል የተቀመጠው አቶ አዱኛ አጃው ሚያዝያ ፃረግ ትርጉም እና የፍብሥሥህቁ ቀስቅስ አየነው ባንክና ኢንሹራንስ በባንክ ከተቀመጠ ገንዘብ ጋር በተያያዘ ትክክለኛው ገንዘብ አስቀማጭ ከሆነ ሰው ውጭ ለሆነ ሰው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጥቅምት ገንዘብ ወጪ ተደርጐ የተከፈለ እንደሆነ ባንኩ በሃላፊነት ሊጠየቅ የሚችለው ተገቢውን ጥንቃቂ አና ያላደረገ ወይም የባንኩን የተለመደ አሰራር ሳይከተል የሰራ መሆነ ሲረጋገጥ ስለመሆኑ እነ ግሎሪ ኃላየተየግማህበር አራት ሰዎች በንግድ ህጉ የመድን ሰጪን ግዴታና ኃላፊነት በተመለከተ የቀረቡ ድንጋጌዎች መድን ሰጪው ግሎባል ኡንሹራንስ ኩባንያ ታህሳስ ከመድን ገቢዉ ጋር አንዳንድ ኃላፊነቶችን ለማስቀረት በሚል ከተስማሙባቸው ድንጋጌዎች ጋር አና ተገናዝበው ሥራ ላይ መዋል ያለባቸው ስለመሆኑ አቶ አያሌው ወርቁ የንግድ ህግ ቁጥር ባንኮች ላበደሩት ገንዘብ በመያዣነት የያዙትን የማይንቀሳቀስ ንብረት በዕዳ መክፈያነት በሐራጅ ህብረት ባንክ አማ ሐምሌ ለመሸጥ የተሰጣቸውን ስልጣን በተግባር ሲያውሉ ህግን በመተላለፍ በባለዕዳው ላይ ለሚደርሰው አና ጉዳት ተጠያቂነት ያለባቸው ስለመሆኑ አቶ አሊ አብዱ » በመያዣነት የተያዘውን ንብረት በሐራጅ ለመሸጠም የፍርድ ቤት ውሣኔ ወይም ፈቃድ የማያስፈልጋቸው ስለመሆኑ » አበዳሪ የሆነ ባንክ በአዋጅ ቁ የተሰጠውን ስልጣን መብት ትቷል አከ ሊባል ስለሚችልበት አግባብ የፍብሥሥህቁ አዋጅ ቁ አንቀጽ መድን ገቢ የሆነ ወገን ጉዳት የደረሰበትን መድን የተገባለት ንብረቱ ምክንያታዊ በሆነ ጊዜ ውስጥ አፍሪካ ኢንሹራንስ አማ መስከረም ሊጠገንለት ሊካስ ያልቻለ መሆኑን በተረዳ ወቅት በዚህ ምክንያት ሊከሰት የሚችለውን የጉዳት እና ኪሣራ ለመቀነስ አስፈላጊ የሆኑ ተግባራትን የመፈፀም ግዴታ ያለበት ስለመሆኑ ወሮ ጣይቱ አመዴ የፍብህቁ ግዴታውን ለመፈፀም ያልቻለን ተበዳሪ ንብረት አበዳሪ ባንክ በአዋጅ ቁ በንብረቱ ግምት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሐምሌ ከተረከበ በኋላ ቀሪውን ዕዳ በተመለከተ የሚያቀርበው ጥያቄ በይርጋ ይታገዳል ለማለት የሚቻልበት አና አግባብ እነ ቃድሮ ኑሬ የፍብህቁ የዳኝነት ስልጣን የሊዝ ውል አንዲቋረጥ ሊደረግ የሚችልበት አግባብ እና ሊከተል የሚችለው ውጤት አዲስ ኢንተርናሽናል አካዳሚ መስከረም የሊዝ ውል ጋር በተያያዘ የሚቀርብ የመብት ጥያቄ በአአ ከተማ አስተዳደር ፍቤቶች የሚታይ እና አኢአሃ ስለመሆኑ አዋጅ ቁ አንቀጽ አዋጅ ቁ አንቀጽ ለ እነ አቶ ፃዛይማኖት አበበ ዘጠኝ ሰዎች ከከዋጅ ውጪ የማይንቀሳቀስ ንብረት ተወስዶብኛል በሚል በቀረበ አቤቱታ መነሻነት ወሮ ዘነበች ተመስገን ጥቅምት የፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ በህጉ አግባብ የሚሰጠው ውሣኔ እንደ ፍርድ ቤት ውሣኔ ሊቆጠር አና የሚችልና ለአፈፃፀም የሚቀርብ ስለመሆኑ የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ » አንድን ጉዳይ የማየት ስልጣን ከፍርድ ቤት ውጪ ለሆነ አካል የተሰጠ በመሆኑ በዚህ አካል እየታየ ባለበት ተመሳሳይ ወቅት በፍርድ ቤት ሊታይ የማይገባ ስለመሆኑ አዋጅ ቁ አዋጅ ቁ የፍብሥሥህቁ የፌዴራል ጉዳይን በውክልና ስልጣን ተመልክቶ በክልል ፍርድ ቤት ውሣኔ የተሰጠበትን ጉዳይ ህዳር መሰረት በማድረግ የይግባኝ አቤቱታ ማቅረብ ስለሚቻልበት ሁኔታ አግባብ የኢትዮጵያ መድን ድርጅት የደቡብ ክልል ጠቅላይ ፍቤት በመጀመሪያ ደረጃ በሚነሳ ክርክር ላይ እንደ ፌከፍተኛ ፍቤት እና ብሉም በይግባኝ ደረጃ ባለ ክርክር ደግሞ እንደ ፌዴራል ይግባኝ ሰሚ ከፍተኛ ናሃቤት ሆኖ አቶ ሰለሞን ያቀብ የፌዴራል ጉዳዮችን ለማስተናገድ የሚያስችል የውክልና ስልጣን ያለው ስለመሆኑ አዋጅ ቁ የተወሰኑ የክልል ጠቅላይ ፍቤቶች በህገ መንግስቱ ተሰጥቷቸው የነበረውን የፌዴራል ጉዳዮችን በመጀመሪያ ደረጃ ስልጣናቸው የማስተናገድ የውክልና ስልጣንን ብቻ የሚያስቀር እንጂ በይግባኝ ያላቸውን ስልጣን ጭምር የሚያስቀር ስላለመሆኑ የኢፌዲሪ ህገ መንግስት አንቀጽ አዋጅ ቁ የአአ ከተማ አስተዳደር ማኀበራዊ ፍቤቶች የፌዴራል ተቋማት ተከራካሪ የሆኑበትንና የገንዘብ የኢትዮጵያ ቴሌ ኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን ህዳር መጠናቸው ከዐዐዐ ብር ያልበለጠ የፍብሔር ጉዳዮችን ለማስተናገድ ስልጣን ያላቸው ስለመሆኑ አና አዋጅ ቁ ወሮ ወርቅነሽ ወማርያም አዋጅ ቁ በውጭ አገር መንግስት ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሉችን የማየት የዳኝነት ስልጣን ያለው የፌዴራል ዓለም ገብሩ መጋቢት ከፍተኛ ፍቤት ስለመሆኑ እና አዋጅ ቁ አንቀጽ የትግራይ ዓቃቤ ህግ የወንጀል ህግ ቁ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍቤቶች በአዋጅ ቁ ሥር የተደነገጉ የወንጀል ድርጊቶችን የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ አቤቱታና ምርመራ መጋቢት የተመለከቱ ክርክሮችን አይቶ ለመወሰን ስልጣን ያልተሰጣቸው ስለመሆኑ ክስ አቀራረብ ንዑስ የስራ ሂደት ያለ ንግድ ፈቃድ በመነገድ ወንጀል የተከሰሱ ሰዎችን በተመለከተ የቀረበ ክርክርን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍቤቶች ለማየት ስልጣን ያልተሰጣቸው ስለመሆኑ » ሺሻ ጋር በተገናኘ የሚፈፀሙ የደንብ መተላለፍ ወንጀሎችን አይቶ ለመወሰን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍቤቶች ስልጣን የሌላቸው ስለመሆኑ አዋጅ ቁ አንቀጽ ቁ አንቀጽ እና እነ ወሪት ፍሬህይወት ፍቃዱ አስራ ሁለት ሰዎች አሃ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍቤቶች ንብረትነታቸው የከተማው አስተዳደር ለመሆናቸው ሻምበል ለታይ ገመስቀል ሐምሌ ክርክር በማይቀርብባቸው ቤቶች ላይ የሚነሱ የይዞታ የኪራይ እና ሌሎች ክርክሮችን አይተው እና ለመወሰን ስልጣን ያላቸው ስለመሆኑ በቂርቆስ ክከተማ ወረዳ አስተዳደር ጽቤት የሁከት ይወገድልኝ ክስ ከከተማው መሪ ፕላን ጋር እስካልተያያዘ ድረስ በከተማው ፍቤቶች የሥረ ነገር ስልጣን ሥር የሚወድቅ ስላለመሆኑ የሥረ ነገር ስልጣን ሳይኖር የሚሰጥ ፍርድ አንዳልተሰጠ የሚቆጠርና ህጋዊ አስገዳጅነት የሌለው ስለመሆኑ » ከቤት ይዞታ ጋር በተገናኘ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍቤቶች የተሰጣቸው ስልጣን ሁከት ይወገድልኝ በሚል የሚቀርብ የዳኝነት ጥያቄን መሰረት ባደረገ መልኩ ሲቀርብ ስላለመሆኑ አዋጅ ቁ አንቀጽ ፏረ የፍብሥሥህቁ ለ » የፖለቲካ ተሷሚ የሆነ ሰው ከሥራ ኃላፊነቱ መነሳቱን ተከትሎ ያለውን ቅሬታ የመንግስት አቶ ትዕዛዙ አርጋው ሐምሌ ሰራተኞች አዋጅን መሰረት በማድረግ ለአስተዳደር ፍቤት ጉዳዩን አቅርቦ ሊስተናገድ የሚችልበት እና የህግ አግባብ የሌለ ስለመሆኑ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ ምቤት ዓሃቤቶች በዚህ መልኩ የሚቀርቡ አቤቱታዎችን ተቀብሉ ለማስተናገድ የሥረ ነገር ስልጣን የሌላቸው ስለመሆኑ የኢፌዴሪ ህገ መንግስት አንቀጽ የቤንሻንጉል ብክመየሲቪል ሰርቪስ አዋጅ ቁ አንቀጽ ቆ የኢትዮጵያ የፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ ከአዋጅ ውጩ የተወሰዱ ንብረቶችን በተመለከተ የቀረበን ሼህ አሽራቅ ሰይድ ሐምሌ ጉዳይ አከራክሮና አጣርቶ የመወሰን ስልጣን በህግ የተሰጠውና ከፍቤት ውጪ ያለ የዳኝነት እና አካል ስለመሆነ የቡታጅራ ከተማ ቀበሌ አስተዳደር ውሣኔውን ለማስፈፀምም አስፈላጊውን አርምጃ ለመውሰድ የሚችልና የሚሰጠውን ትዕዛዝ ለማስፈፀምም ማንኛውም የመንግስት አካል ተገቢውን ትብብር ማድረግ ያለበት ስለመሆኑ አዋጅ ቁ አንቀጽ ሐ ሐ የፍብሥሥህቁ አዋጅ ቁ አንቀጽ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዓናሃቤቶች የተጨማሪ እሴት ታክስ ሃለ አዋጅን በመተላለፍ አብዱልፈታህ መሐመድ ሰኔ የሚፈፀሙ የወንጀል ጉዳዮችን ለማየት ስልጣን ያልተሰጣቸው ስለመሆኑ እና አዋጅ ቁ አንቀጽ ኮልፌ ቀራኒዮ ክከተማ ፍትህ ጽቤት አዋጅ ቁ አንቀጽ አዋጅ ቁ አንቀጽ የወንጀል ህግ ቁ የንግድ አሰራር አጣሪ ኮሚሽን ያልተገባ የንግድ ውድድርን በሚመለከት የሚነሳውን ክርክር ዩኒሊቭር ፒኤልሲፖርት ሰንላይት ሚራል የካቲት የመዳኘት ስልጣን ያለው ስለመሆኑ ማርሲ ሳይድ ከንግድ ምልክት ጋር በተያያዘ አንድ ድርጊት ያልተገባ የንግድ ውድድር ነው ሊባል የሚችልበት እና አግባብ ጌት እሸት ዲተርጀንት ማምረቻ እና ማከፋፈያ አዋጅ ቁ አንቀጽ ሀ ኃየተየግማህበር አዋጅ ቁ ኢነሃ የንግድ ህግ ቁ አንድን ጉዳይ ተመልክቶ ዳኝነት ለመስጠት ሥልጣን የተሰጠው ለሌላ የዳኝነት አካል ከሆነ እነ አቶ መሐመድ ሁሴን የእነ አቶ መሐመድ ጥር ፍቤቶች ጉዳዮን የማየት ስልጣን የማይኖራቸው ስለመሆኑ ሁሴን ወራሾች ሦስት ሰዎች » የፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ ስልጣን ሥር የሚወድቅ አይደለም በሚል በኤጀንሲው የተረጋገጠ እና ጉዳይን ጉዳዩን የማየት ስልጣን ለሌላ የዳኝነት አካል የተሰጠ ነው በሚል ክርክር እስካልቀረበ እነ የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ ሁለት ሰዎች ድረስ ፍቤቶች ተቀብለው ማስተናገድ የሚችሉ ስለመሆናቸው የኢፌዲሪ ህገ መንግስት አንቀጽ የፍብሥሥህቁ ሰ እና ግንቦት በተመለከተ ፍቤቶች የመዳኘት ስልጣን የሌላቸው ስለመሆኑ እነ ወልዳይ ዘሩ ስልሳ አንድ ሰዎች የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ሠራተኞች አስተዳደር የሚኒስትሮች ምክር ቤት እና በሚያወጣው ደንብ መሰረት ከሥራ የተሰናበተ ሰራተኛ በየትኛውም የፍርድ አካል ውሣኔ ወደ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ዓህግ ሥራ የመመለስ መብት የማይኖረው ስለመሆኑ አዋጅ ቁ አንቀጽ ለ ደንብ ቁ አንቀጽ ቆ የንግድ አሰራር አጣሪ ኮሚሽን ያልተገባ የንግድ ውድድርን በተመለከተ የሚነሳ ክርክርን የመዳነት አምኤ ሸሪፍ ኃየተየግማህበር መጋቢት ስልጣን ያለው ስለመሆኑ እና የንግድ አሰራር አጣሪ ኮሚሽን ተግባርና ኃላፊነት ታደሰ ኃየተየግማህበር ቱ አንቀጽ ሀ ቁ አንቀጽ የንግድ ህግ በቼክ ላይ የተፃዓፈለትን ገንዘብ በህጉ በተቀመጠው ጊዜ ክፍያ ያልጠየቀበት ሰው ወይም በይዞታው አምባሰል የንግድ ስራዎች ኃየተየግማህበር ጥቅምት እያለ የታገደበት እንደሆነ ይህንነ ቼክ እንደ ተራ ሰነድ በማስረጃነት በማቅረብ ያላግባብ የመበልፀግ አና ክስ ሊመሰርት የሚችል ስለመሆኑ አቶ አብዱልቃድር ጁፃር የንግድ ህግ ቁ የሐዋላ ወረቀት በይርጋ ስለሚታገድበት አግባብ የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ጥቅምት የንግድ ህግ ቁ እና እነ ቦጋለ መስቀሌ ሁለት ሰዎች የአክስዮን ማህበር መሥራቾችና የአክሲዮን ድርሻ መብት ጋር በተያያዘ በሚቀርብ አቤቱታ ላይ እነ አቶ ከድር ሀድ ሁሴን ሁለት ሰዎች ጥቅምት የንግድ ህግ ቁ ተፈፃሚነት የሌለው ስለመሆኑ እና የንግድ ህግ ቁ አቶ ጁሀር አልይ ቼክ ጋር በተያያዘ የሚቀርብ የፍትሐብሔር ክስ ለቼኩ መፃፍ መውጣት ምክንያት ከሆነው ወሮ ጥሩወርቅ ዘገኑ ህዳር ውል ጋር ተገናዝቦ ሊታይ የሚገባ ስለመሆኑ አና ውልን መሠረት በማድረግ የተፃፈ ቼክ ሌላው ወገን የውል ግዴታውን በአግባቡ አልተወጣም በሚል ምክንያት ብቻ ቼኩን የፃፈው ወገን በቼኩ ከመጠየቅ ነፃ ሊሆን የማይችል ስለመሆኑ አቶ ግደይ አብርዛ ኢነሃ የንግድ ሕግ ቁጥር በባህር ላይ በሚደረግ የዕቃ ማጓጓዝ ለደረሰ ጉዳት የሚከፈል የጉዳት ካሣ አወሳሰን የባህር ህግ ቁ ኒያላ ኢንሱራንስ አክስዮን ማህበር ታህሳስ አና የኢትዮጵያ ንግድ መርከብ የአክስዮን ማህበር አባል በመሆን የሚገኝ መብትና ጥቅም ለሌላ ሰው ሊተላለፍ የሚችልበት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መጋቢት አግባብ አና ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ባለአክሲዮን የሆነ ሰው ላለበት የግል ዕዳ አክሲዮኖቹ በወቅቱ እነ አቶ አሸብር ታደሰ አምስት ሠዎች የገበያ ዋጋ ተሸጠው እንዲከፈል ለማድረግ የሚቻል ስለመሆኑ የንግድ ህግ ቁ በባህር ላይ በሚደረግ የዕቃ ማጓጓዝ ለሚደርስ ጉዳት የአጓጓኙ የኃላፊነት አድማስ የኢትዮጵያ ንግድ መርከብ ሰኔ የባህር ህግ ቁ አና የኢትዮጵያ መድን ድርጅት » የአክስዮን ማህበር ወይም የኩባንያ ሥራ አስኪያጅ የሆነ ሰው ድርጅቱ የሚያዝበት ገንዘብ ተክሉ ካሣ ገብረየስ ሰኔ አንደሌለው እያወቀ በድርጅቱ ስም በሚያወጣው በሚሰጠው ቼክ በኃላፊነት ሊያስጠይቀው አና የሚችል ስለመሆኑ ማርኮ ባርዚ የኩባንያ ሥራ አስኪያጅ በንግድ ህጉ የተመለከቱትን ድንጋጌዎች ወይም የኩባንያውን መተዳደሪያ ደንብ በመጣስ መስራቱ የተረጋገጠ እንደሆነ ከድርጅቱ ጋር በአንድነት ወይም እንደነገሩ ሁኔታ በተናጠል ሊጠየቅ ስለመቻሉ የንግድ ህግ ቁ የንግድና ኢንዲስትሪ ሚኒስቴር የንግድ ሥራ ፈቃድ ለመስጠት የቀረበው የንግድ ስም ቀደም ሲል የንግድና ኢንዲስትሪ ሚኒስቴር ሐምሌ ከተመዘገቡ የንግድ ስሞች ጋር አንድ አይነት ወይም ተመሳሳይና አሳሳች አለመሆኑን እንዲሁም አና ለመልካም ጠባይ ወይም ሥነ ምግባር ተቃራኒ አለመሆኑን ማረጋገጥ ያለበት ስለመሆኑ ታይገር ሎጀስቲክ እና የንብረት ጥበቃ አዋጅ ቁ አንቀጽ ኃየተየግል ማህበር አዋጅ ቁ የንግድ ህግ ቁ ከቼክ ጋር በተያያዘ የግል ግንኙነት በሚል የተቀመጠው ሀረግ ሊተረጐም የሚትልበት አግባብ ሀጂ መሃመድ አደም የካቲት በቼክ የሚገደዱ ሰዎች ላይ አውጭው ክስ ለማቅረብ የሚችለው ቼኩ ከተፃፈበት ቀን አንስቶ አና እስከ አንድ ዓመት ባለው ጊዜ ውስጥ ስለመሆኑ አቶ ፍፁም ግርማ በቼክ በተከሰሰና ሰነዱን ይዞ በመጣው ሰው መካከል ያለን የግል ግንኙነት በመቃወሚያነት ለማቅረብ የሚቻል ስለመሆኑ » ቼክ የሚሰጥበት ምክንያት በሰጪውና በተቀባዩ የሚወሰን እንጂ በህጉ የተዘረዘረ ባለመሆኑ ቼኩን የዛፈው ሰው ቼኩን የሰጠሁት ለዋስትናነት ነው በሚል ቼኩን ይዞ በመጣው ሰው ላይ የግል ግንኙነትን መሠረት በማድረግ የሚያቀርበው መቃወሚያ ቼክ በዋስትና ሊሰጥ የማይችል ነው በሚል ውድቅ ሊደረግበት የማይገባ ስለመሆኑ የንግድ ህግ ቁ ሀ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር አባል የሆነ ሰው ከአባልነቱ ለመውጣት የሚችልበት ብሉም ሲር መአዛ ዮሴፍ ግንቦት ማህበሩ ሊመሰረትና ሊፈርስ የሚችልበት አግባብ እና የፍብሥሥህቁ ረ ተከራካሪ ወገኖች አለመግባባታቸውን በሽምግልና ስምምነት ከመፋታት ጋር ተፈፃሚ የሚደረግበት አግባብ የንግድ ህግ ቁጥር ዶር ዮሴፍ ደነቀው ኢነሃ የፍብሥሥህቁ ረ በንግድ ህጉ ቁጥር ወኪሎች በሚል የተመለከተው የእቃ አስተላላፊነት ሥራን ለጥቅም የኢትዮጵያ መድን ድርጅት መጋቢት የሚሰሩ ወገኖችን የማያካትት ስለመሆኑ እና መድን ሰጪው ክስ ሊያቀርብባቸው የማይችላቸው ወገኖች ከመድን ገቢው ጋር የጠበቀ ግንኙነት እነ የቻይና ዋንቦ ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ያላቸውና ለራሳቸው ጥቅም ሳይሆን ለመድን ገቢው ጥቅም የሚሰሩ ወገኖችን ስለመሆኑ ሁለት ሰዎች የንግድ ሕግ ቁ አእምሯዊ ንብረት የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ቤት የንግድ ምልክት እና የንግድ ስምን አስመልክቶ ፈቃድ ኢትዮ ሴራሚክ ኃየተየግማህበር የካቲት በሚሰጥበት ወቅት የህብረተሰቡን ግንዛቤ በማያዛባና ያልተገባ የንግድ ውድድር እንዳይከሰት አና ተገቢውን ጥንቃቄ በማድረግ መሆን ያለበት ስለመሆኑ እነ የኢትዮጵያ አእምሮአዊ ንብረት ጽቤት ቱ አንቀጽ ሀ እና ሐ ሁለት ሰዎች አዋጅ ቁ አንቀጽ » የኢትዮጵያ አእምራዊ ንብረት ጽቤት በሚሰጣቸው ውሣኔዎች ላይ ቅሬታ አለኝ የሚል ወገን የኢትዮጵያ አእምራዊ ንብረቶች ጽቤት ግንቦት ያለው መብት ለፌዴራል ፍርድ ቤቶች ይግባኝ ማቅረብ ነው እንጂ የቀጥታ ክስ ማቅረብ አና ስላለመሆኑ አቶ ጥበበ አየለ የፌጠፍቤት ሦስት ዳኞች በሚሰየሙበት የሰበር ችሎት የሚሰጠው ትዕዛዝ ውሣኔ አስገዳጅ ስላለመሆኑ አዋጅ ቁ አንቀጽ አዋጅ ቁ አዋጅ ቁ አንቀጽ አዋጅ ቁ አዋጅ ቁ ውክልና አንድ ሰው ለሌላ ሰው በሰጠው ፍፁም የውክልና ስልጣን መሰረት የተከናወነውን ተግባር ካፕቴን ዮናስ ሕሉፍ ህዳር ለማፍረስና መከራከሪያው ሊያደርገው የሚችለው ወካዩ ራሱ ስለመሆኑ እና የወካይ ወራሾች ወኪሉ የውክልና ስልጣን ወሰኑን ሳያልፍ የስራውን ተግባር የሚቃወሙበት እነ አቶ እስጢፋኖስ ኪዳኔ አራት ሰዎች ህጋዊ መሰረት ስላለመኖሩ የፍብህቁ እና የውክልና ስልጣን መስጫ ሰነድ በህግ ስልጣን በተሰጠው አካል ቀርቦ ካልተረጋገጠና ካልተመዘገበ አቶ ቴዎድሮስ ተስፋዬ ሚያዝያ በስተቀር ህጋዊ ውጤት የማይኖረው ስለመሆኑ እና አዋጅ ቁ አንቀጽ አቶ ሙሉ አርጌ ሁለት ሰዎች አ ውል የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሐጎስ ወልዱ ብርፃነ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ጌታሁን አበበ ቦጋለ ጠበቃ ገመዳ ጎንፋ ቀረበ ተጠሪ ሐሰን ገአስ ሁመድ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ ውልን መነሻ በማድረግ የተጠየቀውን የገንዘብ ክፍያ ክርክር የሚመለከት ነው ክርክሩ የተጀመረው በአፋር ብክመ በዞን አንድ የአውሲረሲ ከፍተኛ ፍቤት ሲሆን ከሣሽ የነበረው ተጠሪ ነው ተጠሪው በመልካች ላይ ክስ የመሠረተው የከርሰ ምድር ቁፋሮ ሥራ በጋራ ለመሥራት ውል የተዋዋልን ሲሆን ተከሣሽ የአሁን አመልካች ሥራውን መጀመር ሲገባው ይህን አላደረገም በመሆኑም ውሉን በማፍረሱ ግዴታ የገባበት ብር ዐዐ ሁለት መቶ ሺህ ብር እንዲከፍለኝ ይወሰንልኝ በማለት ነው ክሱ የቀረበለት ፍቤት የሁለቱን ወገኖች ክርክር ከሰማ በኋላ ውሉ በስህተት የተደረገ ነው ስህተቱም የሁለቱ ወገኖች ነው ከዚህ የተነሣም የክልሉ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ውሉን ሰርዞአል የሚሉትን ምክንያቶች በመስጠት ክሱን ውድቅ አድርጎአል በሌላ በኩል ደግሞ ተጠሪ ውሣኔውን በመቃወም ለክልሉ ጠፍቤት ይግባኝ በማቅረቡ ክርክሩ በድጋሚ የተሠማ ሲሆን በመጨረሻም ፍቤቱ በከፍተኛው ፍቤት የተሰጠውን ውሣኔ በመሻር አመልካችን ክስ የቀረበበትን ገንዘብ ለተጠሪ እንዲከፍል ወስኖአል የሰበር አቤቱታው የቀረበው በዚህ ላይ ነው አኛም አመልካች መጋቢት ቀን ዐዐ ዓም በፃፈው ማመልከቻ ያቀረበውን አቤቱታ መሠረት በማድረግ ተጠሪን አስቀርበን ክርክሩን ሰምተናል አቤቱታው በሰበር ችሎት አንዲታይ የተወሰነው አመልካች አንደ ውል አፍራሽ በመቁጠር ክስ የቀረበበትን ገንዘብ እንዲከፍል የመወሰኑን አግባብነት ለመመርመር ሲባል ነው በመሆኑም ይህን ነጥብ በዚህ ረገድ ግራ ቀኝ ወገኖች ካሰሙት ክርክር እና አቤቱታ ከቀረበበት ውሣኔ እና ከሕጉ ጋር አገናዝበን መርምረናል ከሥር ጀምሮ የተደረገውን የግራ ቀኝ ወገኖች ክርክር እና የሥር ፍቤቶች የሰጡትን ውሣኔ በዝርዝር ተመልክተናል ክርክሩን በመጀመያ ደረጃ የሰማው የአውሲረሲ ከፍተኛ ፍቤት የተጠሪን ክስ ወድቅ ያደረገው ለክሱ መሠረት የተደረገው ውል ተከሣሽን ለማስገደድ የሚችል ሕጋዊ ውል አይደለም አሚል መደምደሚያ ላይ በመድረሱ እንደሆነም ከውሳኔው ይዘት ለመገንዘብ ችለናል ተጠሪ የከርሰ ምድር ቁፋሮ ከሌሎች ሰዎች ጋር ለመሥራት የሚያስችል ፈቃድ ሳይኖረው ውሉን እንደተዋዋለና በዚህ ምክንያት የክልሉ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ውሉ ሕጋዊ ውጤት እንዳይኖረው እንዳደረገው በፍሬ ነገር ረገድ አንደተረጋገጠም ተመልክተናል ይግባኙን የሰማው የአፋር ብክመጠቅላይ ፍርድ ቤት ሲሆን ውሉ በፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ስለመሠረኩዙ ግንዛቤ እንደወሰደ በውሣኔው አመልክቶአል በከፍተኛው ፍቤትም የተሰጠውን ውሣኔ የሻረውም ውሉ በቢሮው አልተሰረዘም በማለት ሳይሆን ውሉ በክልሉ ፍትሕ ቢሮ ፊት የተደረገ ነው ተዋዋይ ወገኖችም ወደውና ፈቅደው ያደረጉት ነው የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮው ውሉን የመሠረዝ ሥልጣን የለውም የሚሉትን ምክንያቶች በመስጠት ነው በበኩላችን እንደምናየው የከርሰ ምድር ቁፋሮ ለማድረግ በቅድሚያ ከሚመለከተው የመንግሥት ተቋም ወይም መሥሪያ ቤት ፈቃድ ሊኖር ይገባል የመሬት ይዞታ እና በመሬት ውስጥ ያሉት ማዕድናት የመንግሥት እና የሕዝብ ሃብቶች እንደመሆናቸው የኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ዐ ንዑስ አንቀጽ ይመለከተዋል ከመንግሥት በግልጽ የተሰጠ ፈቃድ ሳይኖር የከርሰ ምድር ቁፋሮ ለመሥራት ግለሰቦች ቢዋዋሉ ተግባራዊ ሊሆን የሚችል ውል ተዋውለዋል ሊባል አይችልም የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ በዚህ ረገድ የሚመለከተው አካል አይደለም አልተባለም በአመልካችና በተጠሪ መካከል ተደርጎ የነበረውን ውል ሰርዣለሁ ያለውም በዚህ ምክንያት ማለትም ከቢሮው የተሰጠ ፈቃድ ስለሌለ ነው በአጠቃላይ በአመልካች እና በተጠሪ መካከል ተደርጎአል የተባለው ውል ተግባራዊ ሊሆን ይችል የነበረው ፈቃዱ ተሰጥቶ ቢሆን ነበር ውሉ በዚህ ምክንያት ተግባራዊ ሊሆን ካልቻለ ደግሞ ለውሉ አለመተግበር አመልካች ብቻውን ኃላፊ የሚሆንበት ሕጋዊ ምክንያት የለም በመሆኑም የአፋር ብክመጠፍቤት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ለማለት ችለናል ውሣኔ በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍቤት በፍይመቁ ዐ ጥር ዐ ቀን ዐዐ ዓም የሰጠው ውሣኔ በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት ተሽሮአል በአፋር ብክመ የዞን አንድ አውሲረሲ ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ዐ የካቲት ቀን ዐዐ ዓም የሰጠው ውሣኔ ፀንቷል ስለዚህም አመልካች ክስ የቀረበበትን ገንዘብ እንዲከፍል አይገደድም ብለናል ግራ ቀኝ ወገኖች ወጪና ኪሣራ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ነዓ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሓጐስ ወልዱ ብርፃነ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች የኢትዮጳያ ልማት ባንክ ነፈጅ አክሊሉ ተስፋዬ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ተክሌ ዋከኔ ዋከኔ ቶላ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን ተከታዩን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ በዚህ መዝገብ የቀረበው ክርክር የመያዣ ውል የሚመለከት ነው ለዚህ ክርክር መነሻ የሆነው ክስ የቀረበው በተጠሪ ነው የክሱ ምክንያት በአበዳሪ አመልካች እና ተበዳሪ በአቶ ሽፈራው ቡሎ መካከል በ ዓም በተደረገ የብድር ውል የቤት ቁጥር የሆነውን መኖሪያ ቤት ለብድር አከፋፈል ዋስትና መያዣ ያደረገ መሆኑን ጠቅሶ የብድር ውሉም ሆነ የመያዣ ውሉ ሳይታደስ አሥራ ሦስት ዓመት ስለሆነ የመያዣ ውሉ በፍብሕግ ቁጥር መሠረት ቀሪ ሆኖ አመልካች የያዘውን የቤቱን ካርታና ፕላን እንዲመልስ እንዲወሰን የሚል ነበር አመልካች ሥር ፍቤት ያቀረበው ክርክር ታህሳስ ቀን የተፈረመው የመያዣ ውል ጥቅምት ቀን ዓም ለነቀምቴ ከተማ አስተዳደር በተፃፈ ደብዳቤ ለቀጣይ ዓመት እንዲታደስ የተደረገ መሆኑን ጠቅሶ ክሱ ውድቅ እንዲደረግ ጠይቋል ጉዳዩን በመጀመሪያ የዳኝነት ሥልጣን ያከራከረው የምሥራቅ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት ስለ ውሉ መታደስ ከማዘጋጃው መግለጫ ከጠየቀ በኋላ ውሉ የታደሰው ከሳሹ ተጠሪ በሌለበት ነው በማለት ይህ የዋሱን ሃላፊነት የሚለወጠው ያለእሱ አውቅና የተደረገ ነው በሚል የፍብሕግ ቁጥር ን በመጥቀስ የመያዣ ውሉ እንደታደሰ አይቀጠርም በማለት የመያዣ ውሉ ሳይታደስ ዐአሥር ዓመት አልፎበታል በሚል ተጠሪ የዋስትና ሃላፊነት የለበትም ሲል ፈርጻል አመልካች በውሳኔው ቅር ተሰኝቶ ለኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ያቀረበ ቢሆንም ጠቅላይ ፍቤት ይግባኙን ሰርዞታል ለዚህ ሰበር አቤቱታ የቀረበው በዚሁ ላይ ነው የአመልካች ነፈጅ ለሰበር የቀረበው አቤቱታ ይዘት ባጭሩ አመልካች ለሰጠው ብድር ተጠሪ መያዣ መስጠቱን የመያዣ ውል ከሰው ዋስትና የተለየ መሆኑን የሥር ፍቤቶች ባለመገንዘብ የፍብሕቁጥር ን ጠቅሰው መወሰናቸው ስሕተት ስለመሆኑ እና የመያዣ ውሉ የተጠሪን ስምምነት ሳይጠይቅ ሊታደስ መቻሉን የፍብሕግ ድንጋጌ ቁጥር ድንጋጌ ባለማገናዘብ የተሰጠው ውሳኔፄ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ነው በማለት እንዲሻር አመልክተዋል የሰበር ችሎት አቤቱታውን መርምሮ የተጠሪን ስምምነት ሳያገኝ ውሉ መታደሱ ተቀባይነት የለውም ሲሉ የሥር ፍቤቶች የሰጡት ውሳኔ በአግባቡ ስለመሆኑ ለመመርመር ሲባል ተጠሪ እንዲቀርብ ትዕዛዝ ሰጥቷል ተጠሪም ግንቦት ቀን ዐዐ ዓም በዋለው ችሎት ቀርበው ክርክራቸውን አሰምተዋል የክርክራቸው ይዘትም ማዘጋጃ ቤቱ የመያዣ ውሉን አላደሰም የሚልና ቀርበው ስምምነት ያልሰጡ መሆኑን ጠቅሰው የሥር ፍቤት ውሳኔ እንዲፀና ጠይቀዋል የጉዳዩ አመጣጥ እና የግራ ቀኙ ክርክር ከፍ ሲል በአጭሩ የተመለከትነው ሆኖ እኛም ጉዳዩን ከሕጉ አገናዝበን መርምረናል በዚህ ሰበር ችሎት ውሳኔ የሚያስፈልገው ጭብጥ የመያዣ ውልን ለማደስ የተጠሪው ስምምነት አስፈላጊ ነው ወይስ አይደለም የሚለው ነውከመዝገቡ መረዳት እንደቻለው አመልካች ለአቶ ሽፈራው ቡሎ ለሰጠው ብድር ተጠሪ በነቀምት ከተማ ቀበሌ ክልል የሚገኘው ቁጥሩ የሆነ መኖሪያ ቤቱን በዋስትና መያዣ መስጠቱን አላከራከረም የመያዣ ውሉም በክፍሉ አስተዳደር ተመዝግቦ የቆየ ስለመሆኑ ተረጋግጧል የመያዣ ውል ተመዝግቦ ካለ ለቀጣይ አሥር ዓመት ያህል ሕጋዊ ውጤት የሚኖረው ስለመሆኑ የፍብሕግ ድንጋጌ ቁጥር ድንጋጌ ያመለክታል ይህ ጊዜ ከማለፋ በፊት ለተጨማሪ ጊዜ ውጤት እንዲኖረው ለማድረግ ውሉን ማደስ አስፈላጊ እንደሆነም የፍብሕግ ድንጋጌ ቁጥር ይጠቅሳል በተያዘው ጉዳይ የመያዣ ውሉ እንዲታደስ የአሥር ዓመት ጊዜ ከማለፋ በፊት አመልካች ለክፍሉ መሬት አስተዳደር ማዘጋጃ ቤት በደብዳቤ ያሳወቀ ስለመሆኑ በክርክሩ ሂደት የተረጋገጠ ፍሬ ነገር ነው የሥር ፍቤት ይህንን ፍሬ ነገር ካረጋገጠ በኋላ የመያዥ ውሉ እንዲታደስ የአስያዝ ፈቃድ አልተገለፀም በሚል ምክንያት መያዣ ውሉ እንደታደሰ አይቆጠርም በማለት ውሉን ውጤት አልባ ማድረጉን ተረድተናል የመያዣ ውል ከተመዘገበ ይህው ውል እንዲታደስ ጥያቄ የሚቀርበው በመያዣ ውሉ መብት ተጠቃሚ በሆነው ወገን መሆኑን መረዳት አዳጋች አይደለም የፍብሕግ ድንጋጌ ቁጥር መንፈስ መረዳት የሚቻለውም ይኸው ሀሳብ ነው ከዚህ ጋር ተያይዞ ይበልጥ ግልፅ የሚሆነው የመያዣ ውል ከመዝገብ ሊሰረዝ የሚቻልባቸው ሁኔታዎች እና የሥልጣኑን ጉዳይ አስመልክቶ በፍብሕግ ቁጥር ጋር በማገናዘብ ሲታይ ነው እነዚህ ድንጋጌዎች የሚያስገነዝቡት የተመዘገበው መብት ጊዜ ተወስኖለት የተደረገ እንደሆነ ጊዜው ሲያበቃ ይኸው እንዲሰረዝ አቤቱታ ሊቀርብ ሳያስፈልግ ባለሥልጣኑ ከመዝገብ መሠረዝ እንደሚችል ያመለክታል በሌላ በኩል በተመዘገበው መብት ተጠቃሚ የሆነው ወገን ይኸው የተወሰነ ጊዜ ከማለፋ በፊት እንዲታደስለት ከጠየቀ ውል እንዲታደስ መመዝገብ የሚችል መሆኑን ያመለክታል ከእነዚህ ድንጋጌዎች አቀራረፅና ይዘት መረዳት የሚቻለው የማይንቀሳቀስ ንብረት መያዥ ውል አንዴ ከተመዘገበ ይህንኑ ውል የማደስ ተግባር ለመፈጸም የአስያዝ ፈቃድ እንደገና መረጋገጥ ያለበት ስለመሆኑ የሚያሣይ አንቀጽ አለመሆኑን ነው ስለሆነም አመልካች የመያዣ ውሉ እንዲታደስ ለማዘጋጃ ቤቱ በሕጉ በተቀመጠው ጊዜ ገደብ ውስጥ ጥያቄ ማቅረቡ እስከተረጋገጠ እና ማዘጋጃ ቤቱም ይህንኑ መፈፀሙ እስከታመነ ጊዜ ድረስ ተጠሪ ውሉ እንዲታደስ ፈቃዱን አለመግለፅ የመያዣ ውሉን ጊዜ ሊያራዝም አይችልም በማለት የሥር ፍቤቶች የደረሱበት ድምዳሜ የሕጉን መንፈስና ይዘት በአግባቡ ያላገናዘበ ሆኖ ተገኝቷል ስለዚህም የመያዣ ውሉ የአሥር አመት ጊዜ አልፎበታል ከዚያ በኋላም አልታደሰም በማለት የተጠሪን ክስ ተቀብለው የሥር ፍቤቶች የሰጡት ውሳኔ መሠረታዊ የሕግ ስሕተት የተፈፀመበት ስለሆነ ሊታረም ይገባል ብለናል ውሣኔ የምሥራቅ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው ውሳኔ እና የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት በመቁጥር በ ዓም የሰጠው ትዕዛዝ በፍብሥሥሕግ ቁጥር መሠረት ተሽሯል በአመልካችና በተጠሪ መካከል የተደረገው የመያዣ ውል ለተጨማሪ ዓመት ጊዜ የታደሰ በመሆኑ የተጠሪ ክስ ተቀባይነት የለውም ብለናል የዚህን ፍቤት ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፍዘ የሰመቁ ሃፅኃሪ ጥቅምት ጋፀ ቀን ሪጋዐዐ ዓም ዳሞቻ ተገኔ ጌታነህ ሐጎስ ወልዱ ብርፃነ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ መጳሻካቻ የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ ነፈጅ ወንድወሰን ጥሩነህ ቀረቡ ፇጠሪዎቻ እነ አቶ ዳንኤል ካሣ ፃያ ሁለት ሰዎች ቀረቡ የኛ ተጠሪ ጠበቃ ይሁን ፀሐይ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍሄረድ ጉዳዩ የኪራይ ውል ይሞላልን ጥያቄን መሠረት ያደረገ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረውም የአሁነ ተጠሪዎች በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በአሁነ አመልካች ላይ የካቲት ቀን ዓም በመሠረቱት ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም ባጭሩ አመልካች የሚያስተዳድራቸውን የመንግስት ቤቶች ያለውል በቁልፍ ሽያጭ ወይም በውክልና በመያዝ ከሶስት እስከ አስር አመት ድረስ በቤቶቹ ቤተሰብ አፍርተው እየኖሩ እንደሚገኙ የኪራይ ቤቶች አስተዳደር የስራ አመራር ቦርድ ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ በተጠሪዎች ሁኔታ የሚኖሩ ግለሰቦች ሕጋዊ ተከራይ አንዲሆኑ ውሣኔ ማሳለፉን የተጠሪዎች ሁኔታ ውሣኔ ያረፈበት በመሆኑ የኪራይ ውል አመልካች እአንዲያስሞላቸው ቢጠይቁ ከሰባት መቶ ሁለት ሰዎች ዝርዝር ውስጥ የሌላችሁ በመሆኑ ውል አላስሞላችሁም በማለት የመለሳቸው መሆኑን ተጠሪዎች ከእነዚህ ሰባት መቶ ሁለት ከተባሉ ግለሰቦች ጋር ሲመዘገቡ አቅርቡ የተባሉትን ማስረጃ ሲያቀርቡ ቆይተው በአመልካች ድርጅት አስተዳደራዊ ችግር ባለመመዝገባቸው ሁሉንም ዜጋ እኩል ያላስተናገደና ተጠሪዎችን የጎዳ መሆኑንና የአመልካች ድርጅት ድርጊት ኢፍትሐዊና አድሎ ያለበት በመሆኑ ሊታረም እንደሚገባው ገልፀው ጥቅምት ቀን ዓም በተሰጠው ውሣኔ መሠረት ተጠቃሚ መሆናቸው እንዲረጋገጥ በኤጀንሲው የስራ ኃላፊዎች በኩል የተከሰተው አፈፃፀም ችግር የተጠሪዎችን በሕግ ፊት በእኩል የመታየት ሕገ መንግስታዊ መብት የጣሰና የመልካም አስተዳደር መርህን ያልተከተለ አሰራር ነው ተብሎ በአመልካች ቤቶች ላይ ሕጋዊ ውል እንዳይሞሉ የተደረገው ክልከላ ተነስቶ በቦርዱ ውሣኔ መሠረት ሕጋዊ ውሉ እንዲሞላ ይወሰንላቸው ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ አመልካች ለክሱ በሰጠው መልስም ተጠሪዎች በአመልካች ላይ ክስ ለመመስረት የሚያስችላቸው ከሕግ ወይም ከውል የመነጨ መብት የሌላቸው መሆኑን ተጠሪዎች ሰባት መቶ ሁለት ሰዎች በመባል ውል እንዲሞሉ ከተፈቀደላቸው ሰዎች መሐል ስማቸው እንደማይገኝ በተደረገው ኛ ስብሰባ በኤጀንሲው ሰባት መቶ ሁለት ሰዎች በመባል ከሚታወቁት ባለጉዳዩች በቀር ሊስተናገዱ እንደማይገባ በመወሰኑ የተጠሪዎችን ጉዳይ ማስተናገድ እንደማይቻል ተጠሪዎች ከፊሉ ከመጋቢት ቀን ዓም በፊት ጉዳያቸው ውሣኔ ያገኘ በመሆኑ ኛ ስብሰባ በተደረገው ውሣኔ መሠረት ሊስተናገዱ የማይገባ ከፊሉ ደግሞ ውዝፍ ኪራይ ባለመክፈላቸው ምክንያት ውሣኔ ያገኘ በመሆኑ በአንድነት ያቀረቡት ክስ ተቀባይነት አንደሌለው እንዲሁም ውል አመልካች ሊዋዋል የሚችለው በሙሉ ፍላጎት እንጂ ተገዶ አለመሆኑን በመዘርዘር ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲል ተከራክሯል የስር ፍቤት የግራቀኙን ክርክር እና ማስረጃ በመመርመር የአመልካችን ክርክር በከፊል ውድቅ አድርጐ የአሁኑ ተጠሪዎች ጥቅምት በቀን ዓም በተሰጠው ውሣኔ መሠረት ተጠቃሚዎች በመሆናቸው በውሣኔው መሠረት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ሲል ወስኗል በዚህ ውሣኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኙን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርቦ ግራቀኙ ከተከራከሩ በሁዋላ የስር ፍርድ ቤት ውሣኔ ሙሉ በሙሉ ፀንቷል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሣኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች ነገረፈጅ ታህሣሥ ቀን ዓም በጻፉት ሶስት ገፅ የሰበር አቤቱታ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ ላይ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈፅሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ጉዳዩ ተመርምሮም አመልካች ከተጠሪዎች ጋር የኪራይ ውል ማድረግ አለበት ወይስ የለበትም። ይነምዕፖ ምቻ ፊረማ ለያ ጽሽ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ዳሼ መላኩ ተሻገር ገብረሥላሴ ፀጋዬ አስማማው ዓሊ መሐመድ አመልካች ጌታ ትሬዲንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር አልቀረቡም ተጠሪ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አልቀረቡም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግኝ ሰሚ ችሎት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት የሰበር አቤቱታ ስላቀረበ ነው የክርክሩ መነሻ አመልካች ለከፍተኛው ፍርድ ቤት ያቀረበው ክስ ነው አመልካች በሥር ፍርድ ቤት በከሣሽነት ቀርቦ በሥር ተከሣሽ የነበረው ተጠሪ በአዋጅ ቁጥር ዐ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት የአዲስ አበባ ዱቄት ፋብሪካን ለመሸጥ የሐራጅ ማስታወቂያ አውጥቶ ነበር በሐራጅ ማስታወቂያው መሠረት ተወዳድሬ ጨረታውን በማሸነፌ ታህሣሥ ቀን ዓም በተፃፈ ሽያጭ ውል ፋብሪካውን በብር ዐዐዐዐአርባ ሁለት ሚሊዮን አምስት መቶ ሺ አንድ መቶ ብር ከዘጠና ዘጠኝ ሣንቲም ገዝቻለሁ አከፋፈሉን በተመለከተ ብር ዐዐ አስር ሚሊየን ስድስት መቶ ፃያ አምስት ሺ ሀያ አምስት ብር ከሀምሣ ሣንቲም ተከፍሏል ቀሪው ብር ዐ ሥላሣ አንድ ሚሊየን ስምንት መቶ ዛያ አምስት ሺ ሀያ አምስት ብር ተከሣሽ በሚሰጠው ብድር ለመክፈል የካቲት ቀን ዓም ከተከሣሽ ተጠሪ ጋር የብድር ውል ተዋውለናል ከተከሣሽ ተጠሪ ለተወሰደው ብድር ከሣሽ ሠላሣ ሠባት መኪናዎችን በመያዣ ውል አስይዚል ሆኖም የፋብሪካው ሽያጭ የባንኩን አሻሻጥ ደንብ የተከተለ አይደለም በማለት የባንኩ ኢንስፔክተሮች ሐምሌ ቀን ዓም ባቀረቡት ሪፖርት ፋብሪካው በተጠሪ በመያዣነት ያልተያዘ መያዣውም የተመዘገበ አይደለም ተብሎ የተከሣሽ ተጠሪ ድርጅት ሥራ አስኪያጆችና የከሣሽ አመልካች ድርጅት በወንጀል ተከሰው የከሣሽ ድርጅት ሥራ አስኪያጅ በነፃ ተሰናብተዋል ስለዚህ የሽያጭ ውል የማይፀናና ውል ለመዋዋል ስልጣን ባለው አካል ፊት ያልተደረገ በመሆኑ የብድርና የመያዣ ውሉ ፈራሽ ነው ተብሎ ይወሰንልን በማለት አመልክቷል ተጠሪ በተከሣሽነት ቀርቦ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን የማየት ሥልጣን የለውም ሽያጩ እንዲፈርስ የመጠየቅ መብት ያለው የተሸጠው ንብረት ባለቤት የሆኑት አስር አለቃ ወሃይማኖት ስርቋ እንጅ ከሣሽ አመልካች ክስ የማቅረብ መብት የለውም ከሣሽ አመልካች የሽያጭ ውሉ እንዲፈርስልኝ በማለት ጥያቄ ያቀረበው በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር የተደነገገው የሁለት ወር ጊዜ ካለፈ በላ ነው ጥያቄው በፍታብሔር ሕግ ቁጥር ዐ የተደነገገው የሁለት ዓመት የይርጋ ገደብ ካለፈ በኋላ ስለሆነ ተቀባይነት የለውም በማለት የመጀመሪያ ደረጃ የክስ መቃወሚያ አቅርቧል አመልካች ተጠሪ ተከሣሽ ፋብሪካ የሸጠልን በመሆኑና የሸጠልኝ የፋብሪካ ላይ ሽያጭ ውል ሊፈፀም የማይችል በመሆኑ ክስ የማቅረብ መብት አለኝ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን የማየት ሥልጣን አለው የሚል ሰፊ ክርክር አቅርቧል የከፍተኛው ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን የቃል ክርክር ከሰማና ያቀረቡትን የጽሑፍ ክርክርና የሰነድ ማስረጃ ከመረመረ በላ ፍርድ ቤቱ የቀረበለትን ክስ ተቀብሎ የማከራከርና ውሣኔ የመስጠት ሥልጣን አለው ከሣሽ አመልካች ክስ ለማቅረብ መብት አላቸው በማለት ብይን የሰጠ ሲሆን በተጠሪ በኩል የቀረበውን የሁለት ወር የይርጋ ጊዜ መቃወሚያ በመቀበል በአዋጅ ቁጥር ዐ አንቀጽ ባንክ በመያዣ ሲሸጥ ከፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር የተመለከቱት ድንጋጌዎች እንደአግባብነታቸው ተፈፃሚነት እንዳላቸው ይደነግጋል ከሣሽ መብት የሌለውን ንብረት ነው የሸጠልኝ በማለት በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር መሠረት ሽያጩ እንዲሰርዝ የሚያቀርቡት ጥያቄ በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር የተደነገገው የሁለት ወር ጊዜ ካለፈ በኋላ የቀረበ በመሆኑ ክሱ በይርጋ የታገደ ነው በማለት ብይን ሰጥቷል አመልካች በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርቧዋል ይግባኝ ሰሚው ችሎት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ የከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጠውን ብይን በድምጽ ብልጫ አጽንቶታል አመልካች ታህሣሥ ቀን ዐዐ ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ ከተጠሪ ጋር የተደረገው የፋብሪካ ሽያጭ ውልና የመያዣ ውሉ ቀሪ እንዲሆንና የጠየቅሁት የባንክ ኢንስፔክሽን ተጠሪ ንብረቱን የሸጠው የመያዣ መብት ሣይኖረው ነው በማለት በጽሑፍ የሰጠውን ማረጋገጫ በማስረጃነት በመያያዝ ነው ውሉ ሕግን የሚቃረን ውል ከሆነ በይርጋ የማይታገድ በመሆኑ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ለሕግ ተቃራኒ የሆነ ውል ቀሪ እንዲሆን የሚቀርብ ጥያቄ በይርጋ የማይታገድ መሆኑን ሣይገነዘብ የከፍተኛው ፍርድ ቤት ውሣኔ ማጽናቱ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነውበፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር እስከ ፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር የተደነገጉት ድንጋጌዎች ለጉዳዩ ተፈፃሚ የሚሆኑት በመጀመሪያ ተጠሪ በንብረቱ ላይ የመያዣያ መብት ሲኖረው ነው ተጠሪ በንብረቱ ላይ የመያዣ መብት ሣይኖረው የከፍተኛው ፍርድ ቤትም ሆነ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አብላጫው ድምጽ የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ን በመጥቀስ የሰጡት ውሣኔ የሕግ መሠረት የሌለው በመሆኑ መሠረታዊ የሕግ ስህተት አለበት ስለዚህ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት አመልክቷል ተጠሪ በበኩሉ ሐምሌ ቀን ዐዐ ዓም በተፃፈ መልስ ለአመልካች በአዋጅ ቁጥር መሠረት የዱቄት ፋብሪካውን የሸጥነው የፋብሪካው ባለቤት ለሆኑት አስር አለቃ ወልደሀይማኖት ስቋር የሰጠነው ብድር ባለመከፈሉና የፋብሪካውን ሕንፃ በመያዣነት በክልል መስተዳድር ሥራና ከተማ ልማት ቢሮ አስመዝግበን ስለያዝነው ነው ማሽነሪዎቹንና ተሽከርካሪዎቹን በተመለከተ በመያዣነት የያዛቸው አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ በሰጠን ውክልና መሠረት ሸጠናል ስለዚህ አመልካች በዚህ በኩል የሚያቀርበው ክርክር ተገቢ አይደለም ይህም በመሆኑ ለጉዳዩ የአዋጅ ቁጥር ዐ አንቀጽ በሚደነግገው መሠረት ከፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር እስከ ፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር የተደነገጉት ድንጋጌዎች እንደአግባብነታቸው ተፈፃሚነት አላቸው ስለሆነም የከፍተኛው ፍርድ ቤትም ሆነ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚው ችሎት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የለበትም በማለት መልስ ሰጥቷል ግራ ቀኙ ለሰበር ችሎት በጽሑፍ ካቀረቡት ክርክር በተጨማሪ ችሎቱ የአመልካችንና የተጠሪን የቃል ክርክር ሐምሌ ቀን ዐዐ ዓም የሰማ ሲሆን የቃል ክርክሩ ወደ ጽሑፍ ተቀይሮ ከመዝገቡ ጋር ተያይዛል የአመልካችና ተጠሪ የቃል ክርክር በይዘቱ በጽሑፍ ካቀረቡት ክርክር ጋር ተመሣሣይነት ያለው ሲሆን አመልካች ሕገወጥ የሆነ ውል እንዲፈርስ የሚቀርብ ጥያቄ በጊዜ ገደብ አይታገድም የሚል መሠረታዊ የሕግ መርህ አለለምሣሌ በዚህ ዘመን የባሪያ ንግድ አይፈቀድም ባሪያ ነግዳለሁ ብሎ ተዋውሎ ቢገኝ በሁለት ዓመት ይርጋ ታግዷል ሊባል አይችልም የሽያጭ ውሉ ሕገወጥ ስለሆነ በዚህ ጉዳይም ተጠሪ የሱ ያልሆነውንና በአዋጅ ሊሸጠው የማይችለውን መሸጥ አይችልም አንድ ውል ሕገወጥ ውል ነው የሚባለው በሕግ የተከለከለ ሲሆን ነው ስለዚህ የይርጋ ክርክርና የይርጋ የሕግ ድንጋጌዎች በዚህ ጉዳይ ተጠቃሽነትም ሆነ ተፈፃሚነት የላቸውም የሚል ይዘት ያለው ሰፊ ክርክር አቅርቧል ተጠሪ በበኩሉ የሸጥነው በመያዣ የያዝነውን ንብረት ነው ገዥ ፋብሪካውንም ተረክበው እየተጠቀሙበት ይገኛሉ ውሉ ሕገወጥ ነው መባሉ ተገቢ አይደለም የሚል ይዘት ያለው መልስ በቃል ክርክር ሰጥቷል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር በግራ ቀኙ በኩል የቀረበው የጽሑፍና የቃል ክርክር ይዘት ከላይ በአጭሩ የተገለፀው ሲሆን አኛም ጉዳዩን መርምረናል መዝገቡን እንደመረመርነው የከፍተኛው ፍርድ ቤትና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የአመልካች ጥያቄ በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር በተደነገገው የጊዜ ገደብ ያልቀረበ በመሆኑ ተቀባይነት የለውም በማለት የሰጡት ውሣኔና የሕግ ትርጉም ተገቢ ነው ወይስ አይደለም። የሚለውን ጭብጥ ለመወሰን በመጀመሪያ አመልካች የሐራጅ ሽያጭ ውሉ እንዲፈርስለት ጥያቄ ያቀረበው በሕግ በተደነገገው የጊዜ ገደብ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ነጥብ መወሰን ያስፈልጋል አመልካች የሐራጅ ሽያጩ እንዲፈርስለት የሚጠይቀው ተጠሪ የንብረቱን ባለሀብትነት በሽያጭ ለማስተላለፍ የሚያስችለው መብት የለውም በማለት መሆኑን በተደጋጋሚ ተገልዷል በተሸጠው ንብረት ላይ የፍርድ ባለአዳው መብት የሌለው መሆኑ ሲረጋገጥ ሽያጩ እንዲፈርስለት ገዥ ማመልከት አንደሚችል የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ይደነግጋል አመልካች ተጠሪ ንብረቱን በሽያጭ ለማስተላለፍ የሚያስችል መብት የለውም የሚል በመሆኑ የአመልካች ክርክር በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ድንጋጌ ሥር የሚታቀፍ ነው በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር የተደነገገውን መሠረት በማድረግ የሐራጅ ሽያጭ እንዲፈርስለት የሚጠይቅ ገዥ ውሉን ለማስፈረስ ጥያቄውን ከሁለት ወር ጊዜ ውስጥ ማቅረብ አንዳለበት በፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ ተደንግጓል ስለሆነም አመልካች ውሉ እንዲፈርስ በሁለት ወር ጊዜ ውስጥ ያልጠየቀ በመሆኑና ከስድስት ዓመት በላ የሽያጭ ውሉ እንዲፈርስ ያቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት የለውም በማለት የከፍተኛ ፍርድ ቤትና የጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጡት ውሣኔ በአመልካችና በተጠሪ መካከል የተደረገው ውል ሕገወጥ ውል ሀበዉለ ርዐበክርህሀ አለመሆኑን ከግንዛቤ ያስገባ ሆኖ አግኝተነዋል ውሣኔው በአመልካችና በተጠሪ መካከል የተደረገው ውል ከጅምሩ እንዳልተደረገና እንደሌለ የሚቆጠር ህር ርበአጎክሀ ሣይሆን በፍርድ ቤት ውሣኔ ሊፈርስ የሚችል ህልከ ር በሄ ርበክርህ ነው የሚል ይዘት ያለው መቃወሚያና ክርክር በአመልካች የቀረበበት መሆኑና የአዋጅ ቁጥር ዐ አንቀጽ የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር እና በፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌዎች ለጉዳዩ አግባብነት ያላቸው መሆኑን በማገንዘብና የእነዚህን ድንጋጌዎች መሠረታዊ ይዘት መንፈስና ዓላማ መሠረት ያደረገ ሆኖ አግኝተነዋል ስለሆነም የከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጠው ብይንና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የለበትም በማለት ወስነናል ውሣኔ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጡት ውሣኔ ፀንቷል ይህ ውሣኔ ተጠሪ የሸጠለትን የዱቄት ፋብሪካ የእኔ ነው ባይ ሰው የመጣበት እንደሆነ አመልካች ተጠሪ በዋቢነት እንዲቀርብለት ከመጠየቅ የሚገድበው አይደለም በማለት ወስነናል በዚህ መዝገብ ያወጡትን ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለየራሣቸው ይቻሉ የከፍተኛው ፍርድ ቤት መዝገብ ይመለስ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ተወ የሰመቁ የካቲት ዐ ቀን ዐ ዓም ዳኞች ሐጎስ ወልዱ ዳሼ መላኩ ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና አስተዳደር ቦርድ ጽቤት ነፈጅ ተስፋዬ ዘውዴ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ ላቀች መንግሥቴ ጠበቃ ዶር ንዋይ ዘርጌ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ ከሊዝ ውል አፈፃፀም ጋር የተያያዘ ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኗ ተጠሪ በአሁኑ አመልካችና በሌሎች ሁለት የመንግሥት ተቋማት ላይ በመሠረቱት ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም ባጭሩ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ክልል ውስጥ የሚገኙ ቁጥራቸው ዐ እና ዐ የሆኑ ቤቶች ያረፉበትንና ስፋቱ ካሜትር የሆነ ቦታ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የካቲት ዐ ቀን ዓም በተፈረመ የሊዝ ውል ቦታውን ወስደው በአለቱ የቦታ ይዞታ ምስክር ወረቀት ተሰጥቷቸው ቦታው በከፊልም ቢሆን በእጃቸው አንዳለ የሊዝ ውሉ እንዲሰረዝ አቤቱታ ቀርቦበት ሊሰረዝ አይገባም ተብሎ ጥቅምት ቀን ዐዐዐ ዓም በሊዝ ቦርዱ ውሣኔ ከተሰጠ በሁዋላ በመንግሥት ቤቶች እአና በፍትህ ሚኒስቴር አመልካችነት የሊዝ ውሉ ለሕዝብ ጥቅም ሲባል እንዲሰረዝ ጥያቄው ለሊዝ ቦርድ ቀርቦ የካቲት ዐ ቀን ዐዐዐ ዓም የሊዝ ውሉ እንዲሰረዝ ከሕግ ውጪ ቦርዱ መወሰኑን ገልፀው በሊዝ ውሉ የመጠቀም መብታቸው እንዲጠበቅላቸው ይወሰን ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሣይ ነው የአሁኑ አመልካች ለክሱ በሰጠው መልስም የሊዝ ውሉ ሊሰረዝ የቻለው በአዋጅ ቁጥር ዐዐዐ እና መሠረት መሆኑን ጠቅሶ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን የማየት ስልጣን እንደሌለው እና የዳኝነት ጥያቄውም ተቀባይነት የሌለው መሆኑን ገልፆ ተከራክሯል በስር ፍርድ ቤት እንደየቅደም ተከተላቸው ሁለተኛ እና ሶስተኛ ተከሣሽ የነበሩት የፍትህ ሚኒስቴርና የመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ የሊዝ ውሉ እንዲሰረዝ አቤቱታ ለማቅረብ በሕጉ አግባብ ሥልጣንና መብት ያላቸው መሆኑን ጠቅሰው ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል በማለት ተከራክረዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ መርምሮ የሊዝ ውሉ ሊሰረዝ አይገባም ተብሎ ከተወሰነ በሁዋላ አንደገና ታይቶ መሠረዙ ከአዋጅ ቁጥር ዐ አንቀጽ ድንጋጌ ውጪ ነው ተጠሪ በቦታው ላይ ግንባታውን ያላከናወኑት ቦታው ሙሉ በሙሉ ነፃ ሁኖ ሣይረከቡት በመቅረታቸው ከመሆኑም በላይ የሊዝ ውሉ ሊፈፀም ይገባል ተብሎ በፍርድ ቤት የመጨረሻ ውሣኔ አግኝቶ ባለበት ሁኔታ የሊዝ ውሉ እንዲሰረዝ መደረጉ ያላግባብ መሆኑን በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ለ መሠረትም የሊዝ ውሉን ለመሠረዝ የሚያስችል የሕዝብ ጥቅም ስለመኖሩ ተረጋግጧል ለማለት አይቻልም የሚሉትን ምክንያቶች በመያዝ ተጠሪ በሊዝ ውሉ የመጠቀም መብታቸው ሊጠበቅላቸው ይገባል ሲል ወስኗል በዚህ ውሣኔ የአሁኑ አመልካች ባለመስማማት ይግባኙን ለፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርቦ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በሁዋላ የሥር ፍርድ ቤት ውሣኔ ሙሉ በሙሉ ፀንቷል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሣኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች ነገረፈጅ መጋቢት ቀን ዐዐ ዓም በፃፉት ስምንት ገጽ የሰበር አቤቱታ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ ላይ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል የሚሉባቸውን ምክንያቶችን ዘርዝረው አቅርበዋል የሰበር አቤቱታው መሠረታዊ ይዘትም ባጭሩ የበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ የአዋጅ ቁጥር ዐዐዐ ዐዐዐ ስር የተመለከቱትን ድንጋጌዎችን ይዘትና መንፈስ እንዲሁም ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር ዐ እና የሰጣቸውን አስገዳጅ የሕግ ትርጉሞችን ያላገናዘበ በመሆኑ ሊታረም የሚገባው ነው በማለት መከራከራቸውን የሚያሣይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም የሊዝ ውሉ እንዲሰረዝ አመልካች መወሰኑ ተገቢነት የለውም ተብሎ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ መሰጠቱ ከአዋጅ ቁጥር እንዲሁም ይህ ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር ዐ ከሰጠው የሕግ ትርጉም ጋር ተገቢነቱን ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ ተደርጎአል በዚህም መሠረት ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው ጥር ዐ ቀን ዐዐ ዓም በተፃፈ ሰባት ገጽ ማመልከቻ መልሣቸውን ሰጥተዋል የመልሣቸው መሠረታዊ ይዘትም በጉዳዩ ላይ የተለያዩ ክርክሮች ቀርበውበት በፍርድ ቤት ውሣኔ ተጠሪ የሊዝ ውል መብት የተረጋገጠላቸው ከመሆኑም በላይ በዚህ በውሉ ጊዜ ግንባታውን ያላከናወኑትም ቦታው ሙሉ በሙሉ ነፃ ሁኖ ባለመረከባቸው መክንያት በመሆኑና ይህም በፍርድ ቤት ውሣኔ ጭምር የተረጋገጠ መሆኑን እንዲሁም አዋጅ ቁጥር ዐዐዐ ተብሎ የሚጠቀሰው ሕግም በሕግ አግባብ የታወጀ ስለመሆኑ የሚያመላክት ነገር በሌለበት ሁኔታ የአመልካች እርምጃ በዚሁ አዋጅ መሠረት የተከናወነ ነው በማለት ክርክር መቅረቡ እውነት የሌለው መሆኑን ጠቅሰው የበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የለውም ተብሎ ሊፀና ይገባል በማለት መከራከራቸውን የሚያሣይ ነው የአመልካች ነገረፈጅም ጥር ቀን ዐዐ ዓም በፃፉት አራት ገጽ የመልስ መልስ ማመልከቻ የሰበር አቤቱታቸውን አጠናክረው ተከራክረዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሣኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው ተጠሪ ለበርካታ ጊዜያት በጉዳዩ ላይ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ሥልጣን ባላቸው ፍርድ ቤቶች በተሰጠው ውሣኔ የፍርድ ባለመብት የሆኑ ከመሆኑም በላይ የሊዝ ቦርዱም ጉዳዩን ተመልክቶ የሊዝ ውሉ ሊሰረዝ እንደማይገባ በቃለ ጉባዔ ቁጥር ዐዐዐ አረጋግጦ ከወሰነ በሁዋላ የካቲት ዐ ቀን ዐዐዐ ዓም በሰጠው ውሣኔ የሊዝ ውሉን ለሕዝብ ጥቅም ሲባል መሠረዙ አግባብ መሆኑን ገልፆ የቀድሞውን ውሣኔ ሽሮ ቦታው ለመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ እንዲሸጥ የወሰነ መሆኑን ነው የአመልካች ነገረ ፈጅ የሊዝ ቦርዱ የካቲት ዐ ቀን ዐዐዐ ዓም የሰጠውን ውሣኔ ሕጋዊ ነው በማለት የሚከራከሩት አዋጅ ቁጥር ዐዐ ን መሠረት ያደረገ ነው በማለት ነው ይህ አዋጅ በሕጉ አግባብ የታወጀ አይደለም በማለት ተጠሪ ለአቀረቡት ክርክርም አዋጁ በነጋሪት ጋዜጣ ያልታወጀ መሆኑን በመልስ መልሣቸው ላይ የአመልካች ነገረፈጅ አምነው አዋጅ አለ ለማለት ይቻላል በማለት የሚከራከሩት ተፈፃሚነት ያለው ስለመሆኑ በአስተዳደሩ አፈጉባዔ ጽቤት ለሚመለከታቸው አካላት በደብዳቤ ተልኳል ተገልዷል የአስተዳደሩ የሕግ አወጣጥ ስርዓትም ለየት ያለ ነው በማለት ነው ይህ ችሎትም አለ የተባለውን አዋጅ ኮፒውን አስቀርቦ የተመለከተ ሲሆን የአመልካች ነገረ ፈጅ እንደአረጋገጡት በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ የወጣ ስለመሆኑ የሚያሣይ ነገር የሌለው መሆኑን ተገንዝቧል በአዋጅ ቁጥር ዐ አንቀጽ መሠረት ቦርዱ በሊዝ ውል ጉዳይ ላይ በሚሰጠው ውሣኔ የሚነሣ ቅሬታን መርምሮ ተገቢነት ካለው ውሣኔውን ለአንድ ጊዜ ብቻ ማሻሻል አንደሚችል በግልጽ የተደነገገ ሲሆን በተያዘው ጉዳይ በቃለ ጉባዔ ቁጥር ዐዐዐ በቀድሞው ውሣኔ ላይ የቀረበውን ቅሬታ መርምሮ የቀድሞውን ውሣኔ መሻሻል እንደሌለበት የወሰነ ሲሆን የካቲት ዐ ቀን ዐዐዐ ዓም ተሰጠ የተባለው የሊዝ ውልን የሚሰርዝ ውሣኔ አዋጅ ቁጥር ዐ አንቀጽ ስር የተመለከተውን ድንጋጌ የሚሰርዝ በሕጉ የወጣ አዋጅ በሌለበት ሁኔታ ነው አዋጁ ቁጥር ዐዐዐ ተብሎ የሚጠቀሰው ሰነድ በሕጉ አግባብ የወጣና ተፈፃሚነት ያለው ስለመሆኑ ያልተረጋገጠ ሲሆን አዋጁ በስራ ላይ ውሏል ቢባል እንኳ የሊዝ ውሉ ሊሰረዝ አይገባም ተብሎ ውሣኔ ከተሰጠ በሁዋላ በድጋሚ የሊዝ ውሉ ይሰረዝልኝ ጥያቄ ቀርቦ ውሉ እንዲሰረዝ የተሰጠው ውሣኔ አዋጁ ተፈፃሚነት አለው ከተባለበት ከአንድ ቀን በሁዋላ መሆኑ ከውሉ አፈፃፀም ሁኔታ ጋር ያለው ተገቢነቱ ሊታይ የሚገባው ነው ተጠሪ በሊዝ ውሉ መሠረት ቦታውን ሙሉ በሙሉ እንዲረከቡ ይወሰንላቸው ዘንድ ጥያቄ አቅርበው ከስር ፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት እስከ ፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ቦታውን እንዲረከቡ ውሣኔ ተሰጥቷቸው በጉዳዩ ላይ የፍርድ ባለመብት በመሆን በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር የአፈፃፀም ጥያቄው አቅርበው ያልተፈፀመላቸው መሆኑ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ መረጋገጡ ተጠሪ በሊዝ ውሉ መሠረት በአንድ ዓመት ከስድስት ወር የጊዜ ገደብ ሕንፃውን የመገንባት ግዴታቸውን ያልተወጡት በራሣቸው ችግር ነው ለማለት የሚያስችል ምክንያት አለመኖሩን የሚያሣይ ነው ሌላው የአመልካች ነገረፈጅ አጥብቆ የሚከራከሩት የሊዝ ውሉ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና ተከታዮቹ ድንጋጌዎች መሠረት የሊዝ ውሉን የመሠረዝ ስልጣን የአስተደደር አካል የሆነው የሊዝ ቦርድ ነው ፍርድ ቤቶች ሊመለከቱ አይገባም በማለት ነው በመሠረቱ ማንኛውም ሰው በፍርድ ሊወስን የሚገባውን ጉዳይ ለፍርድ ቤት ወይም ለሌላ በሕግ የዳኝነት ሥልጣን ለተሰጠው አካል የማቅረብና ውሣኔ ወይም ፍርድ የማግኘት መብት ያለው ስለመሆኑ የኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ድንጋጌ በግልጽ የሚያሣየው ጉዳይ ነው ከዚሁ የሕገ መንግሥት ድንጋጌ መገንዘብ የሚቻለው ደግሞ ፍርድ ቤቶች አንድ ጉዳይ አቤቱታ ተቀብለው ውሣኔ መስጠት የሚችሉት ዳኝነት የተጠየቀበት ጉዳይ በሕግ ለሌላ አካል ያልተሰጠ ጉዳይ አክቤቱታ ተቀብለው ውሣኔ መስጠት የሚችሉት ዳኝነት የተጠየቀበት ጉዳይ በሕግ ለሌላ አካል ያልተሰጠ ጉዳይ በሚሆንበት ጊዜ እንደሆነ መሆኑን ነው በሕግ ተለይተው በአስተዳደራዊ ውሣኔ እንዲቋጩ በተባሉ ጉዳዮች ላይ መደበኛ ፍርድ ቤት የመዳኘት የስረ ነገር ሥልጣን ስለሌለው በሕጉ መሠረት ለአንድ አስተዳደር አካል ቀርቦ አስተዳደራዊ ውሣኔ የተሰጠበትን ጉዳይ ወይም ለአስተዳደር መቅረብ የሚገባውን ጉዳይ ፍርድ ቤት ሊያስተናግደውም ሆነ አከራክሮ ውሣኔ ሊሰጥበት አይችልም ለአንድ የመንግሥት አካል በተወሰኑ ጉዳዮች ላይ የመወሰን ስልጣን የሚሰጡት ሕጎች መጠበቅና መከበር ያለባቸው ሲሆን የዳኝነት አካል ስልጣንም በሕግ የተወሰነ ስለሆነ ሕግ የተመርጎም ስራው በሕጉ በተመለከተው አድማስ የሚመራ ይሆናል የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ የሚያሣየውም ፍርድ ቤቶች በሌላ ሕግ በግለጽ በታገዱ ጉዳዮች ላይ አከራክሮ የመወሰን ስልጣን የሌላቸው መሆኑን ነው በመሆኑም በአስተዳደራዊ ውሣኔ የመጨረሻ አልባት እንዲያገኙ በሕግ ተለየተው የተቀመጡ ጉዳዮችን ፍርድ ቤቶች የመዳኘት ስልጣን የሌላቸው መሆኑ ሊስተዋል የሚገባው ጉዳይ ነው ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስም ተጠሪ የዳኝነት ጥያቄ ክርክር መሠረት ያደረገው ከአመልካች ጋር ባደረጉት የሊዝ ውል የተሰጠውን ቦታ የሊዝ ውሉ ከውሉ አፈፃፀም መሠረታዊ ባህርያትና ከሕግ ውጪ ተሰርዞ ቦታው ለመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ አንዲሰጥ መደረጉ ያላግባብ ነው የሚል ነው አዋጅ ቁጥር የሊዝ ቦታ የሚሰጥበትና ውሉ የሚቋረጥበትን አግባብ ዘርግቷል የአዋጁ አንቀጽ እና ድንጋጌዎች ሲታዩ የሊዝ ውል የሚቋረጥበትንና ካሣ የሚከፈልበትን አግባብ ጉዳዩን ሊመለከቱ የሚችሉ ወገኖችንና የይግባኝ አቀራረብን ሥርዓት ደንግገው እናገኛለን በተያዘው ጉዳይ የሊዝ ውል እንዲቋረጥ ተደርጓል የሚባለው ለሕዝብ ጥቅም ሲባል ነው በሚል ምክንያት በመሆኑ ለጉዳዩ ቀጥተኛ ተፈፃሚነት ያላቸው የአዋጅ ቁጥር ድንጋጌዎች አንቀጽ ለ እና ናቸው የአንቀጽ ለ ድንጋጌ የከተማ ቦታ የሊዝ ይዞታ ቦታው ለሕዝብ ጥቅም ተብሎ ለሌላ ስራ ወይም አገልግሎት አንዲውል ሲወሰን ሊቋረጥ እንደሚችል የተመለከተ ሲሆን በአንቀጽ ደግሞ አግባብ ያለው አካል ለሕዝብ ጥቅም ይውላል ተብሎ በሚወስነው መሠረት ለሚመለከተው አካል የማስለቀቂያ ትአዛዝ ወይም ማስጠንቀቂያ በጽሑፍ በመስጠት የሚገለገለውን የከተማ ቦታ ማስለቀቅና መረከብ እንደሚችል አስቀምጧል የአዋጁ አንቀጽ ድንጋጌ ሲታይም በአንቀጽ መሠረት የማስለቀቅ ትእዛዝ የደረሰው ወይም ትእዛዝ በተሰጠበት ንብረት ላይ መብት ወይም ጥቅም አለኝ የሚል ወገን የካሣም ሆነ ማንኛውንም ለፍርድ ሊቀርብ የሚገባው ሌላ አቤቱታ ከዝርዝር ምክንያቱ እና ማስረጃው ጋር ትእዛዙን ለሰጠው አካል የማቅረብ መብት አንዳለው ያስገነዝባል በዚህ መልኩ ቀርቦ የታየ ጉዳይም በአንቀጽ ንዑስ ቁጥር ሁለት ስር የተመለከተውን ተገቢ ዳኝነት የሚሰጥበት ሲሆን በውሣኔው የማይስማማ ሰው ለጉባዔው ይግባኙን ማቅረብ እንደሚችል በአንቀጽ ስር ተደንግጎ ያለ ከመሆኑም በላይ ይህ አካል የሚሰጠው ውሣኔ ካሣ አነሰኝ ወይም ካሣ በዛብኝ ወይም ካሣ ተከለከልኩ በሚል ክርክሮች ላይ ካልሆነ በስተቀር በሕግም ሆነ በፍሬ ነገሮች ላይ የመጨረሻ ውሣኔ ስለመሆኑ የጠቀሰው አንቀጽ ንዑስ ቁጥር ሦስት ድንጋጌ ያሣያል ከዚህ ሁሉ መገንዘብ የሚቻለው በሊዝ የተሰጠ ቦታን የሚመለከተው አካል ማስለቀቅ የሚችለውና ጉዳዩ ላይ ጉባዔው የሚሰጠው ውሣኔ የመጨረሻ እና በፍርድ ቤት ሊቀርብ የማይገባው ቀድሞ የቦታ ማስለቀቁ አርምጃ የተወሰደው ለሕዝብ ጥቅም ተብሎ ሲረጋገጥ ስለመሆኑ ነው አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ስለሕዝብ ጥቅም ትርጉም አስቀምጧል በዚህም መሠረት የሕዝብ ጥቅም ማለት በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ ሕዝቦች በመሬት ላይ ያላቸውን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እአና የከተማ ልማትን በቀጣይነት ለማጎልበት አግባብ ያለው አካል በመሪ ፕላን ወይም በልማት እቅድ የሕዝብ ጥቅም ብሎ የሚወስነው ነው በሚል ትርጓሜ የተቀመጠ ሲሆን አዋጅ ቁጥር ም ተመሣሣይ ይዘት ያለውን ትርጉም በአንቀጽ ስር ይዞ እናገኛለን በተያዘው ጉዳይ አመልካች ጉዳዩ ከሕዝብ ጥቅም ጋር የተገናኘ ነው በሚል ያቀረበው ክርክር በበታች ፍርድ ቤቶች ተቀባይነት ያላገኘው የሊዝ ውሉ የተሰረዘበት መንገድ ሕጉ ከደነገገው ስርዓት ውጪ ነው ከሚል ምክንያት በተጨማሪ ቀድሞውንም ቢሆን የሊዝ ውሉ የሚሰርዝበት ምክንያት የለውም ተብሎ በመወሰኑ በአዋጅ ቁጥር ዐዐዐ ስር ለመንግሥት ቤቶች የተሰጠው ስልጣንም ጉዳዩን የማይማለከተው መሆኑን በአዋጅ ቁጥር መሠረት ለፍትህ ሚር የተሰጠው ስልጣንም ለሕዝብ ጥቅም ሲባል አቤቱታ ማቅረብ የሚችል መሆኑን ቢያሣይም በተያዘው ጉዳይ ግን ከሕግ የበላይነት መርህ ጋር በሚጋጭ መልኩ የፍርድ ቤትን ውሣኔ ውጤት ሊያሣጣ የሚችል ሁኖ ተገኝቷል በሚሉት ምክንያቶች መሆኑን ከመዝገቡ ተመልክተናል ከላይ እንደተመለከተውም ተጠሪ በተለያዩ የክርክር መስመሮችና ደረጃዎች በሕጉ አግባብ በተቋቋመ የሊዝ ውል የቦታው ሕጋዊ ባለይዞታ መሆናቸው ተረጋግጦላቸዋል ስለሆነም የፍርድ ቤት ውሣኔ ስለአለ ብቻ ለሕዝብ ጥቅም ተብሎ ንብረት አይወስድም ለማለት የማይቻል ቢሆንም ከተያዘው ጉዳይ ልዩ ባሕርይ አንፃር ሲታይ ግን የአመልካች እርምጃ ለሕዝብ ጥቅም ተብሎ የተወሰደ ነው ለማለት የሚያስችል ምክንያት የሌለው ሁኖ አግኝተናል ሌላው የአመልካች ነገረፈጅ አጥብቀው የሚከራከሩትና ሰበር ችሎቱ እንዲመለከተው የተያዘው ጭብጥ የበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ ይህ ሰበር ችሎት በመቁጥር ዐ ከሰጠው አስገዳጅ የሕግ ትርጉም ጋር ስላለው ተገቢነት የሚመለከት ነው በሰመቁጥር ዐ የተሰጠው አስገዳጅ የሕግ ትርጉም የቦታ ምስክር ወረቀት ይሰጠኝ ጥያቄን በሚመለከት የተነሣን ክርክር መሠረት ያደረገ ሲሆን በችሎቱ የተሰጠው ትርጉምም አንዲህ አይነት የቦታ ወይም ይዞታ ይሰጠኝ ጥያቄዎችን በመቀበል እየመረመረ ለቦታ ጥያቄዎች ቦታ የመመደብ የይዞታ ምስክር ወረቀት የመስጠት የከተማው አስተዳደር ተግባርና ኃላፊነት እንጂ በፍርድ የሚያልቅ ጉዳይ አይደለም የሚል ነው በተያዘው ጉዳይ ተጠሪ ክስ የመሠረቱት ከሊዝ ውል አፈፃፀም ጋር የተያያዘ እንጂ የቦታ ወይም የይዞታ ይሰጠኝ ጥያቄ አይደለም ስለሆነም የተጠሪ የዳኝነት ጥያቄና የአመልካች ክርክር በመቁጥር ዐ በተያዘው ጉዳይ ካለው ፍሬ ነገር እና የሕግ ክርክር ሙሉ በሙሉ ግንኙነት አለው ሊባል የሚችል አይደለም ምክንያቱም የተጠሪ ክስ መሠረቱ የሊዝ ውል ሆኖ ውሉ ተጥሷል በሚል ዳኝነት የጠየቁ ስለመሆኑ የሚያሣይ ነውና ሌላው የአመልካች ነገረፈጅ ይህ ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር የሰጠው የሕግ ትርጉም ለጉዳዩ አግባብነት ያለው ነው በማለት ያቀረቡት ክርክር ሲታይም የሊዝ ውሉን ከከተማው አስተዳደር ጋር አደረጉ የተባሉት ግለሰብ ቦታውን ሙሉ በሙሉ ተረክበው በተሰጣቸው የጊዜ ገደብ ውስጥ ግንባታውን ባለማከናወናቸው የሊዝ ውሉ የተሰረዘ ስለመሆኑ ስለሚያሣይ ሲሆን አሁን በእጃችን ባለው ጉዳይ ግን መሠረታዊ ክርክሩ የሊዝ ውሉ ያላግባብ ተሰርኳል የሚል ቢሆንም ቦታውን ተጠሪ በከፊል በመረከባቸው ምክንያት በገቡት ግዴታ መሠረት ግንባታውን ሊያከናውኑ ያልቻሉ መሆኑ በፍርድ ቤት ውሣኔ ጭምር የተረጋገጠ በመሆኑ በመቁጥር ዐ ከተያዘውና የሊዝ ውሉን ከከተማው አስተዳደር ጋር አደረጉ የተባሉት ግለሰብ ቦታውን ሙሉ በሙሉ ተረክበው በተሰጣቸው የጊዜ ገደብ ውስጥ ግንባታውን ባለማከናወናቸው የሊዝ ውሉ የተሰረዘ ስለመሆኑ ከሚያሣይ ውሣኔ ጋር በፍሬ ነገር ደረጃ ጉልሕ ልዩነት ያለበት በመሆኑ የመቁጥር አስገዳጅ የሕግ ትርጉም ነው ተብሎ ለዚህ ጉዳይ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት የሚጠቀስበት አግባብ የለም በመሆኑም በዚህ ረገድ የቀረበው የአመልካች ክርክር ተቀባይነት ያለው ሁኖ አልተገኘም ሲጠቃለልም የተጠሪ ጥያቄ የአዲስ አበባ ከተማ የመሬት ልማትና አስተዳደር ቦርድ ጽቤት በሊዝ የተወሰደ ቦታን ከሕግ ውጪ የሊዝ የምስክር ወረቀትን በመሠረዝ ሕገ ወጥ እርምጃ ወስዷል በማለት በዚህ ውል ያገኙት የንብረት መብታቸው የኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ዐ ይመለከቷል በፍርድ እንዲጠበቅላቸው የሚጠይቅ በመሆኑ በፍርድ ቤት ሊስተናገድ የሚገባው እና ውሣኔ የሚሰጥበት ጉዳይ ሁኖ ክርክሩ ሲጀመር የክርክሩ ተሣታፊ ከነበሩት አካላት ማንነት አንፃር ጉዳዩ በፌዴራል ፍርድ ቤቶች መቅረቡም ሆኖ የአመልካች ክርክር ውድቅ ሁኖ ተጠሪ በሊዝ ውሉ የመጠቀም መብታቸው እንዲጠበቅ በማለት የተሰጠው ውሣኔ ከአዋጅ ቁጥር ዐ ዐዐዐ ከአዋጅ ቁጥር ድንጋጌዎች እንዲሁም ከውል አፈፃፀም መሠረታዊ መርሆዎች ጋር ተዛምዶ ሲታይ ሕጋዊ ሁኖ አግኝተናል በዚህ ምክንያት በውሣኔው ላይ የተፈፀመ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ባለመኖሩ ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ ጥር ቀን ዐዐ ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁጥር ጥር ዐ ቀን ዐዐ ዓም የፀናው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ፀንቷል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራሣቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ተወ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች ሐጐስ ወልዱ ዳሼ መላኩ ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካችፁ አቶ ሳህሉ ሙሉንጌታ ጠበቃ ወንድም ጌታሁን ቀረቡ ተጠሪዎች አቶ ሰለሞን ኤፍሬም አቶ ጌታቸው ኤፍሬም አቶ ደረጀ ወርቁ ቀረቡ አቶ መስፍን ኤፍሬም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የከፍተኛው ፍቤትና የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት ስላመለከቱ ነው ጉዳዩ በመጀመሪያ የታየው በፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ነው በሥር ፍቤት ተጠሪዎች ከሣሽ አመልካች ተከሣሽ በመሆን ተከራክረዋል የክርክሩ መነሻ ተጠሪዎች አመልካች ታህሣስ ቀን ዓም በተጻፈ የሽያጭ ውል በአዲስ አበባ የካ ክፍለ ከተማ ቀበሌ የሚገኙ ቁጥራቸው እና የሆነ ቤቶች በብር ክንድ ሚሊዮን ሦስት መቶ ሠላሳ ሺህ ብር ለመሸጥ ተስማምቶ ብር ሁለት መቶ ስድስት ሺህ ብር ቀብድ ተቀብሏል ተከሣሽ አመልካች የቤት ሽያጭ ውሉን መሠረዙን በደብዳቤ የገለፀ ሲሆን እኛም በሽያጭ ውሉ መሠረት ቤቱን እንዲያስረክበን ማስጠንቀቂያ ሰጥተነዋል ተከሣሽአመልካች ቤቱን ተገድዶ እንዲያስረክበን እንዲወስንልን ይህ ቢታለፍ በውሉ የተቀመጠውን የገደብ መቀጫና የቀብዱን ገንዘብ አጠፌታ አድርጎ እንዲመልስ ይወሰንልን በማለት ያቀረቡት ክስ ነው አመልካች በተከሣሽነት ቀርቦ ከከሣሾችተጠሪዎች ጋር በሕጉ አግባብ ያደረግሁት የቤት ሽያጭ ውል የለም ተጠሪዎችከሣሾች ያቀረቡት ውል በውል አዋዋይ ፊት ወይም በፍቤት መዝገብ ሹም ፊት ያልተደረገ በመሆኑ ከረቂቅነት አልፎ ሕጋዊ አስገዳጅነት የሌለው በመሆኑ የከሣሾችተጠሪዎች ክስ ውድቅ እንዲደረግልኝ በማለት መልስ ሰጥቷል የሥር ፍቤት የግራ ቀኙን የቃልና የጽሑፍ ክርክርና ማስረጃ ከመረመረ በኋላ በከሣሾችተጠሪዎች እና በአመልካችተከሣሽ መካከል የቤት ሽያጭ ውል አለ ወይስ የለውም። የሚለውን ነጥብ በመመርመር አመልካች በሽያጭ ውሉ መሠረት ግዴታቸውን አሟልተው የተወጡ መሆኑን በመግለፅ የከፍተኛው ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር ውሣኔ ሰጥተውበታል ስለሆነም የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አመልካች በሽያጭ ውሉ መሠረት ግዴታውን ስላልተወጣ ውሉ ፈርሶ ተዋዋዮች ወደ ነበሩበት ይመለሱ በማለት በመዝገብ ቁጥር የሰጠው ውሣኔ ከዚህ በፊት የመጨረሻ ውሣኔ የተሰጠበትን ጭብጥ በድጋሜ በማየት የተሰጠው ከዚህ በፊት ይግባኝ ሰሚው ችሉት የሰጠውን ውሣኔ በመሻር የተሰጠ ውሣኔ በመሆኑ ተጠሪ ያቀረቡት ክርክር ተገቢ ሆኖ አላገኘነውም በመሆኑም አመልካች በሽያጭ ውሉና ስለ ሽያጭ ውል በተደነገጉት የህግ ድንጋጌዎች መሠረት ግዴታቸውን አሟልተው የተወጡ መሆኑንና ቀሪው ሥራ ጉዳዩ የሚመለከተው የመንግስት አካል መሆኑን በማረጋገጥ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር የሰጠው ውሣኔና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር የሰጠው ውሣኔ በሰበር ታይቶ ሣይሻሻል ወይም ሣይሻር አመልካች በሽያጭ ውሉ መሠረት ግዴታውን አሟልቶ ያልፈፀመ በመሆኑ የሽያጭ ውሉ ሊፈርስ ይገባዋል በማለት ተጠሪ ያቀረበውን ክስ በመቀበል የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጡት ውሣኔ የፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ን የሚጥስና መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ወስነናል ውሣኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ጥቅምት ቀን ዓም የሰጠውን ውሣኔ በማፅናት የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር በሚያዝያ ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ ተሽራል የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር መጋቢት ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ ፀንቷል በዚህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ጽሽ የሰመቁ ኃሪፖ መጋቢት ቀን ሪዐዐ ዓም ዳኞቻ ተገኔ ጌታነህ ሐጐስ ወልዱ ዳሼ መላኩ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ መጳያካቻ ወሮ መሠረት በቀለ ጠበቃ አቶ ታየ ገብረመድህን ቀረቡ ፇጋሪ ወሮ ኤልዛ ሶሞኔላ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍረድድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት እና የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ያቀረቡት የሰበር አቤቱታ የሚጣራ ነጥብ ያለው መሆኑ ተገልፆ ለሰበር ችሎት ስለቀረበ ነው ክርክሩ በመጀመሪያ የታየው በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ነው በሥር ፍርድ ቤት ተጠሪ ከሣሽ አመልካች ተከሣሽ በመሆን ተከራክረዋልተጠሪከሣሽ ተከሣሽአመልካች አውሊያቸውን ተለማምነው በጠና ታሞ የነበረውን ባለቤቴን እንደሚያድኑት ገልፀው የሽያጭ ውል የተደረገ በማስመሰል በድሬደዋ ከተማ በካርታ ቁጥር የተመዘገበውን ቤት በነፃ በስጦታ ወስደዋል ውሉ ህገወጥ በመሆኑ እንዲፈርስ ይህ የሚታለፍ ቢሆን ውሉ በአስገዳጅነት ማሟላት አንዳለባቸው በህግ የተደነገገውን መስፈርት የማያሟላ በመሆኑ እንዲፈርስልኝ በማለት ክስ አቅርበዋል አመልካች በተከሣሽነት ቀርበው ውሉ በሙሉ ፈቃድና ስምምነት ከሣሽ ቤታቸውን የሸጡልኝ በመሆኑ ውሉ ለህግ ተቃራኒ አይደለም በውልና ማስረጃ ምዝገባ ጽቤት የተደረገ በመሆኑ አስገዳጅ መስፈርቶችን የሚያሟላ ውል በመሆኑ የሚፈርስበት ምክንያት የለም በማለት መልስ ሰጥተዋል የሥር ፍርድ ቤት የግራቀኙን ክርክር ከመረመረ በኃላ ከሣሽ ተጠሪ እና ተከሣሽ አመልካች ሰኔ ቀን ዓም ያደረጉት ውል ተዋዋዮቹ ብቻ የፈረሙበት ሰነድ ነው በውልና ማስረጃ የተደረገ ቢሆንም በፍታብሔር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ መሠረት በሁለት ምስክሮች የተፈረመ አይደለም ስለዚህ ውሉ እንደረቂቅ የሚታይና ፈራሽ ነው በማለት ከሣሽ ተጠሪ ከተከሣሽ የወሰዱትን ብር ፃያ ሶስት ሺህ ብር ለተከሣሽ ይመልሱ ተከሣሽ አመልካች በድሬዳዋ ከተማ በካርታ ቁጥር በ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈውን የድርጅት ቤት ተከሣሽ ተጠሪ ያስረክቡ በማለት ውሣኔ ሰጥቷል አመልካች በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበዋል የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ከርክር ከመረመረ በኃላ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ አፅንቶታል አመልካች ሰኔ ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ በድሬዳዋ ውልና ማስረጃ ጽቤት ፊት የተደረገ ነው። የሚለው መሠረታዊ ጥያቄ መፍታት ያስፈለገው የግንባታ ሥራ ፈቃድ ባለመውጣቱ ምክንያት ለግንባታ ሥራው መዘግየትና የግንባታ ዕቃዎች ባሣዩት የዋጋ ጭማሪ ምክንያት የወጣውን ተጨማሪ ወጭ የመሸፈን ሀላፊነት ያለበት አመልካች ነው ወይስ ተጠሪ ነው የሚለውን ጭብጥ ለመወሰን ነው ስለሆነም አመልካች በግንባታ ሥራ ውሉ በግልፅ ተጠሪዎች ግዴታ ያልገቡበትንና ከላይ በተገለፁት አግባብነት ባላቸው የህግ ማፅቀፎችና የአሠራር መመሪያዎች የአመልካች ወይም የአመልካች ህጋዊ ወኪሎች ተግባርና ሀላፊነት መሆኑ የተደነገገውን ግዴታቸውን ባለመወጣታቸው ምክንያት የግንባታ ሥራው የዘገየ መሆኑ ፍሬ ጉዳይ የማጣራትና ማስረጃ የመመዘን ሥልጣን ባለው ይግባኝ ሰሚ ችሎት ተረጋግጧል ተጠሪዎች ከውል ወይም ከህግ የመነጨ የግንባታ ሥራ ፈቃድ የማውጣትና ኘላን የማስፀደቅ ሀላፊነት የሌላባቸው በመሆኑ የግንባታ ሥራው የግንባታ ሥራ ፈቃድ ባለመወጣቱ ምክንያት ለመዘግየቱና የግንባታ ሥራው በመዘግየቱና ምክንያት ለተከሰተው የግንባታ ዕቃ ዋጋ ጭማሪ ተጠያቂ የሚሆኑበት ምክንያት የለም በመሆኑም የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያሌለበት በመሆኑ በዚህ በኩል አመልካች ያቀረበውን ክርክር አልተቀበልነውም አመልካች ይግባኝ ሰሚው ችሎት ተጠሪዎች የሠሩት የግንባታ ሥራ መጠንና ከአመልካች የወሰዱትን የገነዘብ መጠን ተመጣጣኝ መሆኑን በማጣራት መወሰን ሲገባው ተጠሪዎች ለአመልካች የሚመልሱት ገንዘብ የለም በማለት መወሰኑ የህግ ስህተት አለበት በማለት ያቀረቡት አቤቱታ በሰበር በጭብጥነት የተያዘ አይደለም ከዚህ በተጨማሪ የፌደራል ጠቅለይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የከፍተኛው ፍርድ ቤት ተጠሪዎች ለአመልካች ብር እንዲመልሱ በማለት የሰጠውን ውሣኔ የሻረው ተጠሪዎች ለገነቡት የግንባታ ሥራ አመልካች ክፍያ ስለሚፈፅምበት ሁኔታ በግንባታ ሥራ ውሉ የተስማሙበትን የውል ሀይለ ቃልና አመልካች ተጠሪዎች ጥር ቀን ዓም በመተማመን የተፈራረሙበትን ሠነድ ይዘት ታዓማኒነትና ክብደት በመመዘን እንደሆነ ተገንዝበናል ስለሆነም ይግባኝ ሰሚው ችሎት የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ በመመዘን ውሣኔ የተሰጠበት በመሆኑና የሰበር ችሎት ፍሬ ጉዳይ የማጣራትና ማስረጃ የመመዘን ሥልጣን የሌለው መሆኑ በህገ መንግስቱ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ሀ እና አዋጅ ቁጥር አንቀፅ የተደነገገ በመሆኑ በዚህ በኩል አመልካች ያቀረቡት ክርክር የህግ መሠረት የሌለው በመሆኑ አልተቀበልነውም አመልካች የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የከፍተኛው ፍርድ ቤት የተጠሪዎችን የተከሣሽ ከሣሽነት ክስ አጣርቶ እንዲወስን ጉዳዩን መመለሱ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት መሆኑን በመግልፅ አመልካች የሰበር አቤቱታ አቅርበዋል የከፍተኛው ፍርድ ቤት የከሣሽን ክስና ማስረጃ በመቀበል ተጠሪዎች በሀላፊነት ይጠየቃሉ ብሎ ስለወሰነ የተጠሪዎችን የተከሣሽ ከሣሽነት ጥያቄ በጥቅሉ ውድቅ አድርጎባቸው የነበረ መሆኑን ውሣኔው ያሣያል ይግባኝ ሰሚው ችሎት ተጠሪዎች ለአመልካች ክስ ተጠያቂ አይደሉም በማለት ወስኖ የከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ ሽሮታል ይህም በመሆኑ የከፍተኛው ፍርድ ቤት ከዚህ በፊት በዝርዝር አጣርቶ ያልወሰነውን የተጠሪዎች የተከሣሽ ከሣሽነት ጥያቄ አጣርቶ እንዲወስን ጉዳዩን መልሶታል ይህ ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የሌለበት ከመሆኑም በላይ ገና በሂደት ላይ ያለና የመጨረሻ ውሣኔ ያልተሰጠበት በመሆኑ አመልካች የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ጉዳዩን አጣርቶ እንዲወሰን ይግባኝ ሰሚው ችሎት መወሰኑ መሠረታዊ የህግ ስህተት አለበት በማለት ያቀረበውን አቤቱታ አልተቀበልነውም ከላይ በዘረዘርናቸው ምክንያቶች የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የለበትም በማለት ወስነናል ፃዲ ው ሣ ኔ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠው ውሣኔ ፀንቷል በዚህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻቻሉ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ኅመጭ ፀ ፔዴጮጫሚያ ዐዕፅፀ ፇ ዐዐ ፋም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሐጐስ ወልዱ አልማው ወሌ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሜ አመልካች አቶ ዮሐንስ ታደሰ ቀረበ ተጠሪ ወሮ አማረች መንገሻ ጠበቃ አቶ ምክሩ ወአረጋይ ቀረበ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ የአሁኑ አመልካች ለሥር የመደፍቤት ያቀረበው ክስ ፍሬ ቃሉ ተከሳሽ ያሁን ተጠሪ የአደረግነውን የወሰን ምልክት ስምምነት በመጣስና በውላችን በተስማማንበት መሠረት ባለመፈፀም ከፍቤት የተሰጠ ትዕዛዝ ሳይኖር ሀሰተኛ የአጥር ፈቃድና ህገ ወጥ የይዞታ ማረጋገጫ በመያዝ አጥሬን በማፍረስ የወሰን ምልክት በማጥፋትና ቀደም ሲል ከወሮ ይርግዱ ሳሙኤል ወራሾች ከነ ወልደየስ አምባዬ በግዥ ካገኘችው ቦታ አልፋ በንብረቶቼ ላይ ጉዳት ያደረሰችና አዲስ አጥር ስላጠረች በህገ ወጥ መንገድ ያጠረችውን አጥር አፍርሳና የራሴን ያፈረሰችውን አጥር መልሳ በመሣጠር ቀደም ሲል በገባነው ውል መሠረት እንደትፈጽም ይወሰንልኝ የሚል ነው የሥር ተከሳሽም በሰጠችው መልስ ይዞታው የከሳሽ ስለመሆኑ ማስረጃ ስለሌለው ክስ የማቅረብ መብት የለውም በዚህ ጉዳይ ለአምስት ተደጋጋሚ ጊዜያት በተለያዩ መዛግብት ክስ ሲያቀርብ የቆየ በመሆኑ በፍሥሥህቁ መሠረት ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ከሳሽ እነደሚለው ሣይሆን ቦታውን ያጠርኩት ከአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድርና ከሥራና ከተማ ልማት ቤት በተሰጠኝ ፈቃድ ሲሆን ከ ዓም ጀምሮ ታጥሮ ያለ የግል ይዞታዬ ነው በንብረቱም ላይ ያደረስኩት ጉዳት የለም ነገር ግን ዛፍ ተቆረጠብኝ ለሚለው ዛፉ ጉዳት የሚያደርስ መሆኑ ታውቆ የደን ሚኒስቴር አና ፖሊስ ያስቆረጡ ስለሆነ አይመለከተኝም ከዕርቅ ስምምነት ውጪ ስለመሥራቴም ከሳሽ ያቀረበው ማስረጃ ካለመኖሩም ሌለ ከሳሽ የተከሳሽን ይዞታ ሜትር የሆነውን አልፎ በመያዝ በጉልበት አየተጠቀመበት ስለመሆኑ የካርታ ቁጥሩ ጄ አይ ኤስ የሆነ ያረጋግጣል በማለት የከሳሽ ክስ ውድቅ ተደርጎ ኪሣራ ከፍሉ መዝገቡ እንዲዘጋ አመልክታለሁ ብላለች የሥር የመደፍቤትም የግራ ቀኙን ክርክር ከመረመረ በኋላ በ ዓም በዋለው ችሎት በሰጠው ፍርድ በአዋጅ ቁጥር መሠረት ካርታ የመስጠትና የመሠረዝ ሥልጣን የክፍለ ከተሞች ነው በመሆኑም ከሳሽ ካርታው የተሰጣት ያለአግባብ ነው የሚል ከሆነ ካርታውን የሰጠውን ክፍል አንዲሰርዝ ከሚጠይቅ ውጪ ጥያቄውን ለፍቤት ማቅረብ የለበትም በማለት የከሳሽን ክስ ውድቅ አድርገብታል ከሳሽ አላአግባብ ተከሳሽን በመክሰሱ ምክንያት ለወጣው የጠበቃ አበል ብር አሥር ሺህ እንዲከፍል ወስኗል በዚሁ በሥር የመደፍቤት ውሣኔ ቅር በመሰኘት የአሁኑ አመልካች ለሥር ከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ ያቀረበ ሲሆን ከፍተኛው ፍቤትም የግራ ቀኙን ወገን ካከራከረ በላ በፍሥሥህቁ መሠረት የሥር ፍቤት ውሣኔን በማጽናት ለሥር መሰጪ የወጪና ኪሣራ የመጠየቅ መብት ጠብቀላታል በዚሁ መሠረት የሥር መልስ ሰጪ የወጪ ዝርዝር ጥያቄ ለከፍተኛ ፍቤት አቅርባ በመዝገብ ቁጥር በቀን በተሰጠ ፍርድ ብር ስድስት ሺህ ይግባኝ ባይ ያሁን አመልካች ለመልስ ሰጪ ለአሁኗ ተጠሪ እንዲከፍል ተወስኗል የሰበር አመልካችም የሥር ፍቤቶች በፍሬ ነገሩም ሆነ በወጪ ዝርዝር ላይ በሰጡት ውሣኔ ቅር በመሰኘት አቤቱታውን ለዚህ ችሎት አቅርቧል በዋነትም አመልካች የጠቀሳቸው የቅሬታ ነጥቦች አኔ ለሥር ፍቤት ያቀረብኩት ክስ እንደውሉ እንዲፈፀምልኝ ሆኖ ሳለና ካርታ ይሠረዝልኝ በሚል ተቀጥሮ ክሱ ውድቅ መደረጉ እንዲሁም በሥር መደፍቤት ብር የጠበቃ አበል እንድከፍል መወሰኑና ከፍተኛ ፍቤትም ድጋሚ ኪሣራ እንድከፍል መወሰኑ ያለአግባብ ነው የሚሉ ናቸው ተጠሪዋ በጠበቃ አማካይነት በሰጠችው መልስ አመልካች የተጠሪው ይዞታ ካሜ ሲሆን ካሜ ካርታ ድንበሩን በመግፋት ያወጣችው ህገ ወጥ ካርታ ይሠረዝልኝ በማለት በተደጋጋሚ የሚከራከር ሲሆን ህገ ወጥም ሆነ ህጋዊ ካርታን ለማሠረዝ የሚቀርበው አቤቱታ በአዋጅ ቁጥር ሥልጣኑ የክፍለ ከተማ በመሆኑ የሥር ፍቤት ውሣኔ የሚነቀፍ አይደለም አመልካችና ተጠሪ ቦታን በሚመለከት ያደረግነው ስምምነት የለም አለ ቢባል እንኳን ከ ጀምሮ ክሱ እስከቀረበበት ድረስ በ ዓመት ይርጋ ቀሪ የሚሆን ነው በፍብህቁ መሠረት በምስክሮች ፊት ያልተረጋገጠ በውል አዋዋይ ቀርቦ ያልተመዘገበና ተጠሪ ያልፈረምኩበት በአመልካች ብቻ የቀረበ ውል ተቀባይነት የለውም በማለት በሥር ፍቤቶች ውሣኔ ላይ የተፈፀመ የህግ ስህተት ባለመኖሩ ወጪና ኪሣራ የመጠየቅ መብት ተጠብቆ መዝገቡ እንዲዘጋ ጠይቃለች የግራ ቀኙ ክርክር ከዚህ በላይ በተገለፀው አኳኋን የቀረበ ሲሆን አኛም የሚከተሉትን ጭብጦች በመያዝ መዝገቡን መርምረናል ውሉ ሊፈፀም የሚችል ነው ወይስ አይደለም አመልካች በሁለቱም የሥር ፍቤቶች እንዲከፍል የተወሰነበትን የጠበቃ አበል በሙሉ መክፈል አለበት ወይስ የለበትም ኛን ጭብጥ በተመለከተ አመልካች ይፈፀምልኝ በማለት ከክሱ ጋር አይይዞ ያቀረበው ሚያዝያ ቀን ዓም አመልካችና ተጠሪ በቀድሞ አጠራር በወረዳ ቀበሌ አስተዳደር ጽቤት ስምምነታቸውን የገለጹበት ማመልከቻ ሲሆን ፍሬ ቃሉም የአሁኑ አመልካች እና ይዞታውን ላሁኗ ተጠሪ ሸጠዋል የተባሉት እነ ወልደየስ አምባዬ የሚፈጽሙትን የወሰን መግፋትና የፍርድ ቤት ክስ በመተው ከአስፋልት መንገድ ጀምሮ ነባር አጥር ታጥሮ በኘላን ታይቶ የተነሣው የወሮ ይርገዱ ሣሙኤል የካርታ ቦታ ኘላን የወሰን ድንጋይ ከታች በአቶ ደስታ መሐመድ አጥር መሠረት ቀጥታ ሆኖ የፈረሰው የአመልካች ነባር አጥር በነበረበት መሠረት ድንበራችን መሆኑን ለቀበሌ እናረጋግጣለን የሚል ነው ተዋዋይ ወገኖች ሁሉ የሚዋዋሉበትን ጉዳይ እንደመሰላቸው የመወሰን መብት ያላቸው ሲሆን ሕግ የወሰናቸውንና የከለከላቸውን ነገሮች ግን ሊያከብሩ አንደሚገባ የፍብህቁ ይደነግጋል ህግ የወሰናቸውንና የከለከላቸውን ነገሮች ባለመገንዘብ ወይም ባለማክበር የሚደረጉ ውሎች የማይፀኑና የማይፈፀሙ ናቸው ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስ አመልካችና ተጠሪ የሚከራከሩት በከተማ መሬት ነው የገጠርም ሆነ የከተማ መሬትና የተፈጥሮ ሀብት ባለቤትነት መብት ደግሞ የመንግስትና የሕዝብ ብቻ መሆኑ በኢፌዴሪ ሕገመንግሥት አንቀጽ ተደንግጓል በመሆኑም በመንግሥትና በህዝብ መሬት ላይ ግለሰቦች አንዱ ሰጪ ሌላው ተቀባይ በመሆን የባለቤትነት መብት ሊመሠርቱ አይችሉም በሌላ በኩል የሚያከራክረው ቦታ የከተማ ቦታ እስከሆነ ድረስ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሰ መሠረት ተጠሪዎች የአመልካችን ይዞታ አልፋ ስለመያዚ በከተማው ክልል ውስጥ የሚገኘውን መሬትና የተፈጥሮ ሀብት በሕግ መሠረት ለማስተዳደር ሥልጣን ለተሰጠው የከተማው አስተዳዳር ማመልከት ነበረበት ይህን መብቱን ለመጠየቅ ደግሞ አመልካች ተጠሪዋ አልፋ ይዛብኛለች በሚለው ቦታ ላይ የባለይዞታነት መብት ያለው ስለመሆኑ የባለይዞታነት ማረጋገጫ ካርታ ሊኖረው ይገባል ተጠሪም በህገ ወጥ መንገድ የባለ ይዞታነት ማረጋገጫ ካርታ ተሰጥቷታል ለሚለውም ህገ ወጥ መሆኑንና አለመሆኑን መመርመርና ህገ ወጥነቱ ሲረጋገጥ መሠረዝ የሚችለው ይኽንኑ ማስረጃ ለመስጠት በህግ መብት የተሰጠው የከተማው አስተዳደር አካል መሆኑን ከዚህ በፊት ይህ ችሎት በሰበር መቁ ጥቅምት ቀን ዓም በአመልካች የአአ ከተማ አስተዳደር ሥራና ከተማ ልማት ቢሮ ተተኪ የመሬት ልማትና አስተዳደር ባለሥልጣንና በተጠሪ አቶ ነጋሽ ዱባለ መካከል በተደረገው ክርክር ከሰጠው የህግ ትርጉም መገንዘብ ይቻላል የሰበር ችሎቱም የሚሰጠው የህግ ትርጉም በተመሣሣይ ጉዳዮች ላይ በየትኛውም ፍቤት የአስገዳጅነት ባሕሪ ያለው መሆኑን አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ስለሚደነግግ የሥር ፍቤት ይኽንኑ የህግ ትርገም መሠረት በማድረግ ካርታ ማሰጠትም ሆነ ማሠረዝ የፍቤት ሥልጣን አይደለም በሚል የወሰነው ከዚህ በላይ በተገለጹ ምክንያቶች የተነሣ አመልካች እንዲፈፀምለት ያቀረበው ውል የማይፈፀምና ካርታ የማሰጠትም ሆነ የማሠረዝ ሥልጣን የፍቤት ሳይሆን የአስተዳደር መሥሪያ ቤት በመሆኑ በውሣኔው ላይ ይህን ጭብጥ በሚመለከት የተፈፀመ መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የለም ብለናል ኛው ጭብጥ የጠበቃ አበልን በሚመለከት የሥር ፍቤቶች የሰጡት ውሣኔ ነው በመደፍቤት በተደረገው ክርክር አመልካች ለተጠሪ የጠበቃ አበል ብር አሥር ሺህ በከፍተኛ ፍቤት በተደረገው ክርክር ደግሞ ብር ለ ስድስት ሺህ እንዲከፍል ተወስኖበታል በጠቅላላው አመልካች ለተጠሪ እንዲከፍል የተወሰነበት ብር አሥራ ስድስት ሺህ ብር ነው ለሥር መደፍቤት የሥር ከሳሽ አመልካች ክሱን በ ዓም ያቀረበ ሲሆን ተጠሪዋም ፍቤት ቀርባ ለክሱ መልስ የሰጠችው በ ዓም መሆኑንና ፍቤቱም የሥረ ነገር ሥልጣን የለኝም በሚል የአመልካችን ክስ ውድቅ ያደረገው በ መሆኑን የሥር ፍቤት መዝገብ ያመለክታል ተጠሪዋ ፍቤት ቀርባ ክርክር ከጀመረችበት ጊዜ አንስቶ በጉዳዩ ፍርድ አስከተሰጣት ጊዜ ተጠሪዋ ጠበቃዋ ፍቤት የተመላለሥበት ጊዜ አጭር ነው ፍርዱም ብዙም ለውሣኔ የሚረዱ ማስረጃዎችን መመርመር ሳያስፈልግ በሥር ነገር ሥልጣን መዝገቡ የተዘጋበት ነው ከፍተኛው ፍቤትም ቢሆን ያስቀርባል በሚል ካከራከረ በኋላ በፎርም የፍትሐብሔር ሥሥሥህቁ ን በመጥቀሥ የሥር መደፍቤት ውሣኔን አጽንቷል ከዚህ አንፃር ሲታይ የተጠሪ ጠበቃ በፍቤት ቀጠሮዎች በዚህ ጉዳይ ለብዙ ጊዜ በመመላለስ ተጉላላቷል የሚያሰኝ አይደለም በመሆኑም ጠበቃው ዕውቀቱን ሥራ ላይ ለማዋል ላበረከተው አስተዋጽኦ እንዲከፍለው የተወሰነው የጠበቃ አበል ከሰጠው አገልግሉት አንፃር ሲታይ ከፍ ብሉ ተገኝቷል በፍብህቁ ም ከመጠን በላይ የሚደረገውን የሥራ ዋጋ ዳኞች ሊቀንሱ እንደሚችሉ የተደነገገውም ተዋዋይ ወገኖች ለሙያው ሥራና ተግባር እንዲሁም ክብር ተቃራኒ የሚሆን የሥራ ዋጋ ስምምነት እንዳያደርጉ ለመከልከል ታስቦ ነው የሥር ፍቤቶችም ቢሆኑ የቀረበውን የወጪ ዝርዝር ጥያቄ በሚመረመሩበት ጊዜ የቀረበውን የወጪ ዝርዝር ከዚህ በላይ ከተጠቀሰው የፍትሃብሔር ሕግ ድንጋጌና ሌሎች አግባብነት ካላቸው የፍብሥሥህቁ ድንጋጌዎች አንጻር መርምረው መወሰን አለባቸው ይህ ታልፎ አመልካች ከፍ ያለውን የጠበቃ አበል አንዲከፍል መወሰናቸው መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ነው ውሳኔ የሥር የመደፍቤት ኮመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት አመልካች የጠበቃ አበል ብር አሥር ሺህ እንዲከፍል የሰጠው ውሣኔና የሥር ከፍተኛ ፍቤት ኮመቁ በቀን አመልካች ብር ስድስት ሺህ እንዲከፍል የሰጠውን ውሳኔ በማሻሻል አመልካች በሁለቱም ፍቤቶች ለወጣው የጠበቃ አበል ብር ሁለት ሺህ ለተጠሪ እንዲከፈል ወስነናል አመልካች እንደውሉ ይፈፀምልኝ በማለት ያቀረበው ውል ሊፈፀም የሚችል አይደለም ብለናል የሥር የመደፍቤት በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት ካርታ የማሠረዝ ክስ የፍቤት ሥልጣን አይደለም በማለት የሥር ከሳሽን ክስ ውድቅ ያደረገውና ከፍተኛው ፍቤትም በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የፍሥሥህቁ ን በመጥቀስ ያፀናው በአግባቡ ስለሆነ አጽንተናል የዚህን ፍቤት ወጪና ኪሣራ አመልካችና ተጠሪ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ የተዘጋ ስለሆነ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ዖሜፀነያ ይነምዕፖ ምቻ ፊረማ ፅፅያ ቅመ የሰመቁ ሚያዝያ ቀን ዓም ዳኞችፁ ሓጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች እነ አቶ ተሾመ ካሣ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ቤዛ ኩሉ አዳም የቀረበ የለም መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍር ድ ጉዳዩ በሽያጭ ምክንያት ተከፈለ የተባለ ገንዘብ ይመለስልኝ ጥያቄን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪ ባሁኑ አመልካቶች ላይ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም አመልካቾች ከመኖሪያ ቤታቸውና ከይዞታቸው በመቀነስ በግምት ካሜትር የሆነና ሁለት ክፍል ሰርቪስ ቤት ብር አርባ ሺህ ሽጠውላቸው ብር አስር ሺህ በውሉ እለት የከፈሏቸው መሆኑን ብር ፃያ ሺህ ብር ደግሞ አመልካቾች ቤቱን አድሰው ለተጠሪ ሲያስረክቡ እንዲከፈላቸው የተሰማሙ ቢሆንም አመልካቾች ቤቱን ባለማደሳቸው ተጠሪ በራሳቸው ገንዘብ እንዲያድሱ ስምምነት ላይ በመደረሱ ምክንያት ተጠሪ ብር ሄፃያ ሺህ ወጪ በማድረግ ቤቱን አድሰው የተረከቡ መሆኑን ከዚህም በተጨማሪ ተጠሪ ብር ፃምሳ አንድ ሺህ ብር ወጪ በማድረግ ደረጃውን የጠበቀ አምስት ክፍል ቤት የሰሩ መሆኑን ተጠሪ በአመልካች ላይ የቤት ሽያጭ ውሉን በውልና ማስረጃ ጽቤት ቀርበው እንዲያስመዘግቡ በፍርድ ቤት ክስ መስርተው ክርክሩ ሲካሄድ ቆይቶ ፍርድ ቤት በሕግ ፊት የሚፀና ውል የለም በማለት ውሣኔ መስጠቱን በመዘርዘር በማይጸና ውል የተወሰደውና ለግንባታ የወጣው ወጪ በድምሩ ብር ሰማንያ አንድ ሺህ ብር እንዲከፍሏቸው ይወሰን ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ አመልካቾች በበኩላቸው ተጠሪ ወደ ቤቱ የገቡት በኃይል መሆኑን በተጨማሪነት የገነቡት ግንባታም አለመኖሩን የሽያጭ ውሉም የተጭበረበረ መሆኑን በውሉ ደረሰኝነት ብር ብቻ መቀበላቸውን ገልፀው ይኸው ገንዘብ ተከፍሏቸው ግራ ቀኙ ወደነበሩበት ቦታ እንዲመለሱ ሊደረግ ይገባል ሲሉ መልስ ሰጥተዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትም አመልካቾች ለክርክሩ ምክንያት የሆነውን ገንዘብ ለተጠሪ ሊከፍሉ ይገባል። የሚሉት ጭብጦች መፈታት ያለባቸው ሆነው አግኝተናቸዋል የመጀመሪያውን ጭብጥ ለመፍታት የሽያጭ ውልን በግዴታ ስለመፈፀም የተደነገጉት ድንጋጌዎች ይዘት መንፈስና አላማ መመርመር አስፈላጊ ሆኖ አግኝተነዋል በመርህ ደረጃ ገዥ ሻጭ የሽያጭ ውሉን በግድ አንዲፈፅምለት ለመጠየቅ የሚችለው ውሉ ልዩ የሆነ ጥቅም የሚያስገኝለት ሆኖ ሲታየው እንደሆነ የፍታበሔር ህግ ቁጥር ይደነግጋል ገዥው በሽያጭ ውሉ ላይ ልዩ ጥቅም አለው የሚባለውና የሽያጭ ውሉን ሻጭ በፍርድ ሀይል ተገድዶ እንዲፈፅም ፍርድ ቤቶች ለመወሰን የሚችሉት የሽያጭ ስምምነት የተደረገበት ዕቃ በልማድ ምትክ ሊገዛበት የማይቻል የሆነ አንደሆነ ወይም የተባለውን ምትክ ለመግዛት ገዥው ላይ ከፍ ያለ ወጭና ችግር የሚያስከትልበት የሆነ እንደሆነ መሆኑን የፍታብሔር ህግ ቁጥር ይደነግጋል አመልካች የንግድ ድርጅት ሽያጭ ውሉ ልዩ ጥቅም የሚያስገኝላቸው መሆኑንና የንግድ ድርጅቱ ምትክ ሌላ የንግድ ድርጅት መግዛት የማይችሉ ስለመሆናቸው ወይም ሌላ የንግድ ድርጅት ለመግዛት ቢሞክሩ ከፍተኛ ወጭና ችግር የሚያስከትልባቸው ስለመሆኑ ፍሬ ጉዳይ የማጣራትና ማስረጃ የመመዘን ሥልጣን ላለው ፍርድ ቤት በክሳቸው እአንዳልገለፁ ማስረጃ በማቅረብም እንዳላስረዱ የሥር ፍርድ ቤት በሰጠው ውሳኔ አረጋግጧል አመልካች የሽያጭ ውሉ በግድ አንዲፈፀም ለመጠየቅ በፍታብሔር ህግ ቁጥር እና በፍታብሔር ህግ ቁጥር የተደነገጉት ሁኔታዎች መኖራቸውን የማስረዳት ግዴታ ያለባቸው ሲሆን አመልካች ይህንን ግዴታቸውን ያልተወጡ መሆኑን በበታች ፍርድ ቤቶች ተረጋግጧል በመሆኑም የበታች ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሣኔ ውለታን በግድ ስለመፈፀም በፍታብሔር ህግ ቁጥር የፍታብሔር ህግ ቁጥር እና በፍታብሔር ህግ ቁጥር ድንጋጌዎችን መሠረት ያደረገ በመሆኑ በዚህ በኩል አመልካች ያቀረቡትን ክርክር አልተቀበልነውም ከዚህ በተጨማሪ የንግድ መደብር ሽያጭ ውሉ እስከ ህዳር ቀን ዓም የሚፈፀም ስለመሆኑ የአመልካችና ተጠሪዎች ባደረጉት ውል የተገለፀ ቢሆንም የሽያጭ ውሉ በግዴታ እንዲፈፀምለት የሚፈልግ ገዥ ውሉ በግዴታ እንዲፈፀምለት የማስገደድ ሀሳብ ያለው መሆኑን ለሻጭ ካልገለፀ ውሉን በፍርድ ሀይል ተገድዶ ሻጭ እንዲፈፅም ቢደረግ መብቱን አንደሚያጣ የፍታብሔር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ ይደነግጋል አመልካች በዚህ ድንጋጌ መሠረት ማስጠንቀቂያ ያልሰጠ መሆኑንና ይልቁንም ተጠሪዎች ውሉን አፍርሰናል በማለት ቀድመው ለአመልካች በፅሑፍ ያሣወቁ መሆኑ በሥር ፍርድ ቤት ተረጋግጧል ከዚህ በተጨማሪ በአመልካችና በተጠሪ ውል ላይ የተገለፀው የጊዜ ገደብ በፍታብሔር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ የተደነገገውን ጥብቅ መሥፈርት የሚያሟላ አይደለም ይኸም በመሆኑ የበታች ፍርድ ቤቶች የንግድ ድርጅት ሽያጭ ውሉ በግዴታ እንዲፈፀምላቸው አመልካች የመጠየቅ መብት የላቸውም በማለት የሰጡት ውሣኔና የደረሱበት መደምደሚያ የህግ ስህተት የሌለበት ነው በማለት ወስነናል ሁለተኛውን ጭብጥ በተመለከተ አመልካች በቼክ ብር አርባ ሺህ ብር ለተጠሪዎች የከፈሉና ሁለተኛው ተጠሪ ቼኩን በገንዘብ መንዝረው ከባንክ የወሰዱ መሆናቸው በሥር ፍርድ ቤት አንስተው አመልካች የተከራከሩበት ሲሆን ተጠሪ ይህንን በመካድ የሰጡት መልስ የለም ስለሆነም አመልካች ብር የከፈሉ መሆኑን በፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር መሠረት ያመኑ መሆኑን ግራቀኙ ካደረጉት ክርክር ለመገንዘብ ችለናል የሽያጭ ውሉ በግዴታ ሊፈፀም አይገባውም ከተባለ ተከራካሪዎች ውሉ ከመደረጉ በፊት ወደ ነበሩበት እንዲመለሱ ማድረግና ለውሉ አለመፈፀም ኃላፊ የሆነው ተዋዋይ ሌላኛው ተዋዋይ ወገን የደረሰበትን ኪሣራ የመተካት ኃላፊነት እንደሚኖርበት ከፍታብሔር ህግ ቁጥር እና ከፍታብሔር ህግ ቁጥር ድንጋጌ ለመረዳት ይቻላል አመልካች ውሉ በግዴታ የማይፈፀም ከሆነ በአማራጭ ውሉ ባለመፈፀሙ የደረሰበትን የኪሣራ መጠን በመግለፅ ተጠሪዎች ኪሣራ እንዲከፍሉት የቀረበው የዳኝነት ጥያቄ የለም በዚህ በኩል አመልካች ያልጠየቁት ዳኝነት በመሆኑ በውሉ መሠረት ባለመፈፀሙ ተጠሪዎች የሚከፍሉት ካሣ የለም ሆኖም ተጠሪዎች ከአመልካች በቼክ ተቀብለው የወሰዱትን ብር አርባ ሺህ ብር ለአመልካች የመመለስ ግዴታ ያለባቸው መሆኑ ከፍታብሔር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌ የተደነገገ በመሆኑ የበታች ፍርድ ቤቶች ተጠሪዎች ከአመልካች የወሰዱትን ብር አርባ ሺህ ብር እንዲከፍሉ አለመወሰናቸው መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል ስለሆነም ይህንን የውሣኔ ክፍል ብቻ በማሻሻል ተጠሪዎች ለአመልካች ብር አርባ ሺህ ብር የመክፈል ግዴታና ሀላፊነት አለባቸው በማለት ወስነናል ራታ ውሣኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤትና የከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡት ውሣኔ ተሻሽሏል ተጠሪዎች የንግድ ድርጅት ሽያጭ ውሉን በግዴታ እንዲፈፅሙ አይገደዱም በማለት ወስነናል ተጠሪዎች ለአመልካች ብር አርባ ሺህ ብር ይክፈሉ በማለት ወስነናል በዚህ ፍርድ ቤት የወጣውን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ነኅመጭ ዖነድፖ ፇ ዐዐ ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሐጎስ ወልዱ ዳሼ መላኩ ተሻገር ገሥላሴ ዓሊ መሐመድ አመልካች ወሮ አሰገደች ዘርጋው ቀረቡ ተጠሪ አቶ አየለ ንዳኔ ጠበቃ አቶ ዘነበ አሰፋ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጀ ፍርድ ቤትና የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት የሰበር ማመልከቻ ስላቀረቡ ነው የክርክሩ መነሻ ተጠሪ ለፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ያቀረቡት የክስ ማመልከቻ ነው ተጠሪ በሥር ፍርድ ቤት በከሳሽነት ቀርቦ ተከሳሽ አመልካች መጋቢት ቀን ዓም በተደረገ የብድር ውል ስምምነት ብር አንድ መቶ አምስት ሺህ ብር ወስደዋል ተከሳሽ አመልካች የተበደሩትን ገንዘብ እስከ ሰኔ ቀን ዓም ድረስ ሊከፍሉ በዚህ ጊዜ ውስጥ ካልከፈሉ ቅጣት ብር ሰላሣ ሺህ ብር ጨምረው ሊከፍሉ ተስማምተዋል ተከሳሽ የብድር ገንዘቡን በውሉ በተሰጠው ጊዜ ውስጥ ያልከፈሉ በመሆኑ ብር አንድ መቶ ሰላሣ አምስት ሺህ ብር ከህጋዊ ወለድ ጋር እንዲከፍሉ ይወሰንልኝ የሚል ክስ አቅርበዋል አመልካች በሥር ፍርድ ቤት በተከሳሽነት ቀረበው ከከሳሽ ተጠሪ ጋር የብድር ውል ያደረግሁ መሆኑ አይካድም ሆኖም ከሳሽ ተጠሪ ውሉን ካስፈረሙኝ በኃላ የውሉን ኮፒ ላምጣ ብሉው ገንዘቡን ሣይሰጡኝ በመሰወራቸው ጉዳዩን በሽምግልና ስከታተል ቆይቼ አሁን በወንጀል ከስሽ መያዣ ወጥቶባቸዋል ስለሆነም ከሳሽ ተጠሪ የብድር ውሉ ገንዘቡን ተቀብያለሁ ብዬ ከፈረምኩ በኃላ ገንዘቡን ሣይሰጠኝ የተሰወረ በመሆኑ ውሉ ፈራሽ ተደርጎ ክሱ ውድቅ እንዲደረግልኝ በማለት መልስ ሰጥተዋል የሥር ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ከመረመረ በኃላ ተከሳሽ አመልካች ብር በብድር ከከሳሽ ተጠሪ የወሰዱ መሆኑን በመግለፅ መጋቢት ቀን ዓም በተደረገው የብድር ውል ላይ ፈርመዋል ስለሆነም ተከሳሽ አመልካች በውል ወስጃለሁ ብለው በፅሑፍ ያረጋገጡትን ገንዘብ ተጠሪ ከሳሽ ያልሰጠኝ መሆኑን በሰው ምስክር ላስተባብል በማለት ያቀረቡት ክርክር የፍታብሔር ህግ ቁጥር እና የፍታብሔር ህግ ቁጥር ድንጋጌዎችን የሚቃረን በመሆኑ የህግ መሠረት የለውም ውሉ በተንኮል የተደረገ አይደለም ውሉ ለሞራልና ለህግ ተቃራኒ አይደለም ስለሆነም ተከሳሽ አመልካች የተበደሩትን ብር በውሉ የተስማሙትን የቅጣት ገንዘብ ብር በድምሩ አንድ መቶ ሰላሣ አምስት ሺህ ብር ከሰኔ ቀን ዓም ጀምሮ ከሚታሰብ ዘጠኝ ፐርስንት ወለድ ጋር ይከፈሉ በማለት ወሰኗል አመልካች በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበዋል የከፍተኛው ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኃላ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጀ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ አፅንቶታል አመልካች ነሐሴ ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ በእኔና በተጠሪ መካከል የተደረገው ውል በተንኮል ላይ የተመሠረተና ተጠሪ ግዴታቸውን ያልተወጡበት ውል ነው በውሉ የተገለፀውን ገንዘብ ያልሰጡኝ መሆኑን በምስክሮች ለማስረዳት ያቀረብኩት ጥያቄ የበታች ፍርድ ቤቶች ውድቅ ማድረጋቸው የፍታብሔር ህግ ቁጥር እና የፍታብሔር ህግ ቁጥር ን ያላገናዘበና መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት አመልክተዋል ተጠሪ በበኩላቸው አመልካችና እኔ ያደረግነው የብድር ውል ገንዘቡን መውሰዳቸውን ያረጋግጣል አመልካች ተዋዋይ እንጅ ሶስተኛ ወገን ባለመሆናቸው የፍታብሔር ህግ ቁጥር በጉዳዩ አግባብነት የለውም ስለሆነም የበታች ፍርድ ቤቶች የፍታብሔር ህግ አንቀፅ እና አንቀፅ ን መሠረት በማድረግ የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የሌለበት በመሆኑ የሰበር አቤቱታው ውድቅ እንዲደረግልኝ በማለት ህዳር ቀን ዓም በፅሑፍ ባቀረቡት መልስ ተከራክረዋል አመልካች ታህሣሥ ቀን ዓም በተፃፈ የመልስ መልስ ተጠሪ ውሉ መፈረሙን እንጂ ውሉ መፈፁሙን አላስረዳም እኔ ውሉ ከተፈረመ በኃላ የብድር ገንዘቡን ያለሰጠኝ መሆኑን በማስረጃ ለማስተባበል ያቀረብኩት ጥያቄ አላግባብ ተከልክያለሁ በማለት ተከራክረዋል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር ግራ ቀኙ ያቀረቡት ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን አኛም ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው የበታች ፍርድ ቤቶች አመልካች ብር አንድ መቶ አምስት ሺህ ብር የብድር ገንዘብ ለተጠሪ እንዲከፍሉ የሰጡት ውሣኔ በአግባቡ ነው ወይስ አይደለም የበታች ፍርድ ቤቶች አመልካች ብር ሰላሣ ሺህ ብር እና ወለድ ለተጠሪ እንዲከፍሉ የሰጡት ውሣኔ በአግባቡ ነው ወይስ አይደለም የሚሉት ጭብጦች መታየት ያለባቸው ሆነው አግኝተናቸዋል የመጀመሪያውን ነጥብ በተመለከተ አመልካች ከተጠሪ ብር አንድ መቶ አምስት ሺህ ብር በብድር ከተጠሪ ተቀብለው የወሰዱ መሆኑን አመልካችና ተጠሪ መጋቢት ቀን ዓም ባደረጉት የብድር ውል አረጋግጠው ፈርመዋል አመልካች ውሉ በተንኮል የተደረገ ነው ተጠሪ ከፈረምኩለት በኃላ በውሉ ላይ የተጠቀሰውን ገንዘብ አልሰጠኝም ውሉ መሠረታዊ ስህተት ያለበት ስለሆነ ፈራሽ ነው የሚል ክርክር አቅርበዋል አመልካች ከተጠሪ በውሉ የተገለፀውን ገንዘብ ለመበደር ወደውና ፈቅደው የብድር ውል ስምምነት ያደረጉ መሆኑንና በብድር ውሉ ላይ የፈረሙ መሆኑ በአመልካች የተካደ ፍሬ ጉዳይ አይደለም ከዚህ የምንረዳው አመልካችና ተጠሪ ያደረጉት የብድር ውል በፍታብሔር ህግ ቁጥር በተደነገገው መሠረት መሠረታዊ ስህተት የሌለበት በመሆኑና ውሉ በፍታብሔር ህግ ቁጥር በሚደነግገው መሠረት በተንኮል የተደረገ ስለመሆኑ ማረጋገጫ ያልቀረበበት በመሆኑ አመልካች ውሉ ፈራሽ ነው በማለት የሚያቀርቡት ክርክር የህግ መሠረት ያለው ሆኖ አላገኘነውም የአመልካች ክርክር በባህሪው የብድር ውል ስምምነት ሲደረግ ውሉ ጉድለት አለበት የሚል ሣይሆን ተጠሪ በብድር ውሉ መሠረት የብድር ገንዘቡን አልሰጠኝም በውሉ የተገለፀውን ግዴታውን አልተወጣም የሜል ነው ተጠሪ በበኩላቸው አመልካች የብድር ገንዘቡን የተቀበሉ መሆኑን በነዛ ፈቃዳቸው አንብበው ተስማምተው በፊርማቸው ያረጋገጡ መሆኑን መጋቢት ቀን የተደረገው የብድር ውል አስረጅ ነው ስለዚህ አመልካች ገንዘብን አልተቀበልኩም በማለት የሚያቀረቡት ክርክር ተገቢ አይደለም በማለት ተከራክረዋል አመልካችና ተጠሪ መጋቢት ቀን ዓም ያደረጉት ውል አመልካች በውሉ ሰነድ የተገለፀውን ገንዘብ ከተጠሪ ተቀብለው የወሰዱ ስለመሆኑ ሙሉ እምነት የሚጣልበት በቂ መስረጃ እንደሆነ በፍታብሔር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ የተደነገገ በመሆኑና አመልካች በብድር ውሉ ላይ ከተጠሪ ገንዘብ የተቀበሉ መሆኑን የሚገልፀውን ህግ በሰው ምስክር ወይም በህሊና ግምት ማስረጃ በማቅረብ ለማስተባበል እንደማይፈቅድላቸው በፍታብሔር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ አስገዳጅ ድንጋጌ የተደረነገገ በመሆኑ አመልካች ገንዘቡን ያልተቀበልኩ መሆኑን በምሰክር እንዳላስረዳ የበታች ፍርድ ቤቶች አላግባብ ከለከሉኝ በማለት ያቀረቡት አቤቱታ የህግ መሠረትና ድጋፍ ያለው ሆኖ አላገኘነውም አመልካች በብድር ውሉ ገንዘብ እንደተቀበሉ የሚገልፀውን ሀይለ ቃል ለመቃወም የሚችሉት ተጠሪ ቃለ መሀላ እንዲፈፅም በመጠየቅ አንደሆነ በፍታብሔር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ ተደንግጓል አመልካች ተጠሪ ቃለ መሀላ እንዲፈፅምላቸው ያቀረቡት ክርክር ያሌለ መሆኑን ከሥር ፍርድ ቤት ውሣኔ ተገንዝበናል በመሆኑም የበታች ፍርድ ቤቶች የአመልካችን ክርክር ውድቅ በማድረግ አመልካች የተበደሩትን ብር መቶ አምስት ሺህ ብር ለተጠሪ እንዲከፍሉ የሰጡት ውሣኔ ከላይ የተገለፁትን የህግ ድንጋጌዎች መሠረት ያደረገና የህግ ስህተት የሌለበት በመሆኑ የአመልካችን አቤቱታ አልተቀበልነውም ሁለተኛውን ጭብጥ በተመለከተ አመልካች መጋቢት ቀን ዓም በብድር የወሰዱትን ገንዘብ እስከ ሰኔ ቀን ዓም ለመመለስ የብድር ገንዘቡን እስከ ሰኔ ቀን ዓም ካልመለሱ መቀጫ ብር ሰላሳ ሺህ ብር ለተጠሪ ለመክፈል ተስማምተዋል አንደኛው ወገን ግዴታውን ያልፈፀመ ወይም አጉድሎ ወይም አዘግይቶ የፈፀመ እንደሆነ የሚከፍለውን መቀጮ ተዋዋዬቹ አስቀድመው በውላቸው ለመወሰን እንደሚችሉ በመሠረታዊ መርህነት በፍታሔር ህግ ቁጥር ተደንግጓል ሆኖም ከዚህ ጠቅላላ መርህ የሚገድቡ በልዩ ሁኔታ የተደገነጉ ድንጋጌዎች ተዋዋዬች የሚያደርጉትን የመቀጫ ስምምነት መጠን የሚገደቡና የሚከለክሉ በሆነ ጊዜ የፍታብሔር ህግ ቁጥር ድንጋጌ ተጠቃሽና ተፈፃሚ የሚሆንበት ምክንያት የሌለ መሆኑን ተቀባይነት ካለው የህግ ድንጋጌዎች አተረጓጎም ለመረዳት ይቻላል የብድር ገንዘብ አመላለሱን አስመልክቶ ተበዳሪው የብድር ገንዘቡን በውሉ በተጠቀሰው ጊዜ ከመክፈል የዘገየ አንደሆነ ለአበዳሪው በኪሣራ መልክ የሚከፍለው በፍታብሔር ህጉ በተደነገገው መሠረት የወለድ ገንዘብ እንደሆነ በፍታብሐር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ የተደነገገ ሲሆን በህግ ከተፈቀደው የወለድ መጠን በላይ ተበዳሪው መቀጫ እንዲከፈል የሚደረግ ስምምነት ፈራሸ እንዲሆን በፍታብሔር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ በግልፅ ተደንግጓል በያዝነው ጉዳይ አመልካች በተጠሪ በብድር የወሰዱትን ገንዘብ በሶስት ወር ጊዜ ውስጥ ማለትም እስክ ሰኔ ቀን ዓም ካልመለሱ ብር ሰላሣ ሺህ ብር ለተጠሪ ለመክፈል ያደረጉት ስምምነት የፍታብሔር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ አስገዳጅ ድንጋጌን የሚጥስና ህጋዊ ውጤት የሌለው ነው በመሆኑም የበታች ፍርድ ቤቶች አመልካች በመቀጫ መልክ በተጠሪ ብር ሰላሣ ሺህ ብር ለመክፈል ያደረጉት ስምምነት በፍታብሔር ህግ ቁጥር ከተደነገገው ጠቅላላ መርህ በተለየ ሁኔታ በፍታብሔር ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ ክልከላ የተደረገበት መሆኑን ሣያገናዝቡ የሰጡትና መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል ከላይ ከተገለፀው በተጨማሪ አመልካች በብድር ውሉ መሠረት ገንዘቡን በወቅቱ ባለመመለሳቸው መቀጫ ለተጠሪ ብር ሰላሣ ሺህ ብር እንዲከፍሉ በወሰኑት የበታች ፍርድ ቤቶች በተደራቢነት አመልካች የዋናውን ብድርና የመቀጫ ገንዘቡ ከሰኔ ቀን ዓም ጀምሮ የሚታሰብ ዘጠኝ ፐርሰንት ወለድ እንዲከፍሉ የሰጡት ውሣኔ ህጋዊ መሠረት የሌለውና የአመልካችና የተጠሪን የብድር ውል ስምምነት መሠረታዊ ይዘትና የሚያስከትለውን ህጋዊ ውጤት ግንዛቤ ውስጥ ያላስገባና መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል ስለሆነም የበታች ፍርድ ቤቶች አመልካች ለተጠሪ ብር አንድ መቶ አምስት ሺህ ብር የሆነውን የብድር ገንዘብ ብድሩ መመለስ ካለበት ከሰኔ ቀን ዓም ጀምሮ ከሚታሰብ ዘጠኝ ፐርስንት ወለድ ጋር እንዲከፍሉ የሰጡት ውሣኔ የህግ ስህተት የለበትም ሆኖም አመልካች ለተጠሪ መቀጫ ብር ሰላሣ ሺህ ብር ከሰኔ ቀን ዓም ጀምሮ ከሚታሰብ ዘጠኝ ፐርስንት ወለድ ጋር እንዲከፍሉ የሰጡት ውሣኔ የፍታብሔር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ አስገዳጅ ድንጋጌን የሚጥስና መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ያለበት ነው በሌላ በኩል አመልካች የፍታብሔር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ ድንጋጌን በመጥቀስ በብድር ውሉ ላይ ገንዘብ ተቀብያለሁ በሚል አገላለፅ የተዛፈው ቃል ሀሰተኛ መሆኑን በምስክር ለማስተባበል ያቀረቡት ጥያቄ የፍታብሔር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ ይዘትና ተፈፃሚነት ያገናዘበ ሆኖ አላገኘነውም በፍታብሔር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ መሠረት በውል ሰነድ የተፃፈን ቃል ሀሰተኛ መሆኑን በማናቸውም አይነት ማስረጃ ለማስተባበል ሰነዱን የዛፈው ወይም የተቀበለው የመንግስት መሥሪያ ቤት ባለሥልጣን አለመሆኑን በውሉ ላይ የተፃፈውን ቃል ለማስተባበል ጥያቄ ያቀረበው ሰው የውሉ ተዋዋይ ሣይሆን ሶስተኛ ወገን ተከራካሪ መሆኑን ማረጋገጥ እንደሚገባ በግልፅ ይደነግጋል በያዝነው ጉዳዩ የአመልካችና የተጠሪ ውል በመንግስት መሥሪያ ቤት ባለስልጣን የዛፈው ወይም የተቀበለው ሰነድ አለመሆኑ የተረጋገጠ ቢሆንም በውሉ ውስጥ ያለውን ቃል ሀሰተኛነት ለማስተባበል የጠየቁት አመልካች የብድር ውሉ ተዋዋይ ወገን እንጂ ሶስተኛ ወገን ተከራካሪ አይደሉም ስለሆነም አመልካች የፍታብሔር ህግ ቁጥር ድንጋጌዎችን በመጥቀስ የውሉን ቃል ሀሰተኛነት በምስክር ለማስረዳት ያቀረቡት ጥያቄ የህግ መሠረት ያለው ሆኖ አላገኘነውም በመሆኑም የበታች ፍርድ ቤት ብር ሠላሣ ሺህ ብር መቀጮና ለዚህ የመቀጮ ገንዘብ ከሰኔ ቀን ዓም ጀምሮ የሚታሰብ ወለድ አመልካች ለተጠሪ እንዲከፍሉ የሰጡት የውሣኔ ክፍል ብቻ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበትና በፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ መሠረት ሊሻሻል የሚገባው ነው በማለት ወስነናል ውሣኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጀ ፍርድ ቤትና የከፍተኛው ፍርድ ቤት ውሣኔ ተሻሽሏል አመልካች ብር መቶ አምስት ሺህ ብር ከሰኔ ቀን ዓም ጀምሮ ከሚታሰብ ወለድ ጋር ለተጠሪ ይክፈሉ በማለት ወስነናል አመልካች የመቀጫ ገንዘብ ብር ሰላሣ ሺህ ብር እና ይህ የመቀጫ ገንዘብ የሚወልደውን ወለድ ለተጠሪ የመክፈል ግዴታና ኃላፊነት የለባቸውም ብለናል በዚህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቅመ ወንጀል የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች ሐጐስ ወልዱ ተሻገር ገሥላሴ ብርሃኑ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች የሐረሪ ክልል ዐቃቤ ሕግ የቀረበ የለም ተጠሪ ቦና አህመድ አሚን የቀረበ የለም መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ እድሜአቸው አስራ ሦስት ዓመት በሆነና አስራ ስምንት ዓመት ባልሞላቸው ልጆች ላይ የሚፈፀም የግብረ ሥጋ ድፍረት በደል ወንጀልን የሚመለከት ነው ጉዳዩ የተጀመረው የአሁኑ አመልካች በሐረሪ ክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በተጠሪ ላይ በመሰረተው ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም ባጭሩ ተጠሪ ሕዳር ቀን ዓም በግምት ከምሽቱ ስዓት በሚሆንበት ጊዜ በሐረሪ ክልል በቀበሌ ልዩ ስሙ ንደ ጎቤ ተብሎ በሚጠራ ስፍራ የግል ተበዳይ የሆነችውን የ ዓመት ሕፃን ዘሙ አህመድን በመኖሪያ ቤት ውስጥ በር ዘግቶባት መብራት አጥፋቶ አፏንና አፍንጫዋን በማፈን እንዳትጮህ በማድረግ ለመከላከል በማትችልበት ሁፄታ ውስጥ ካደረገ በሁዋላ አስገድዶ የግብረ ሥጋ ግንኙነት በመፈፀሙ በ ዓም በወጣው የኢፌዲሪፐብሊክ የወንጀል ሕግ አንቀጽ ስር የተመለከተውን ተላልፏል የሚል ነው የአሁኑ ተጠሪም ክሱ ተነቦለት እንዲረዳው ከተደረገ በሁዋላ በክሱ ላይ ተቃውሞ የሌለው መሆኑን ገልጾ ስለድርጊቱ አፈፃፀም ግን የክህደት ቃል ሰጥቷል ከዚህም በኋላ አቃቤ ሕግ እንደክሱ ያስረዱልኛል ያላቸውን የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን አቅረቦ ከአሰማ በሁዋላ የስር ፍርድ ቤት አመልካች ከግል ተበዳይ ጋር የግብረ ሥጋ ግንኙነት የፈጸመው በኃይል ተግባር ሳይሆን በግል ተበዳይ መልካም ፈቃድ ስለመሆኑ ተረጋግጧል በሚል ምክንያት ተጠሪን በወመሥሥሕቁጥር መሠረት በነፃ አሰናብቶታል በዚህ ውሳኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኙን ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርቦ ፍርድ ቤቱ ግራ ቀኙን ከአከራከረ በሁዋላ ተጠሪ የግል ተበዳይ ላይ የግብረ ስጋ ግንኙነት መፈፀማቸው በአቃቤ ሕግ ማስረጃዎች መረጋገጡን እንደስር ፍርድ ቤት አባባል ተቀብሎ ድርጊቱ በኢፌዲሪፐብሊክ ሕግ አንቀጽ ስር የሚሸፈን መሆን ያለመሆኑን በጭብጥነት በመያዝ ተጠሪ አድሜው አመት የግል ተበዳይ ደግሞ አድሜዋ አመት መሆኗንና አንደዚህ አይነት ሁኔታ ባጋጠመ ጊዜ ምን መሆን እንዳለበት የወንጀል ሕጉ ምንም የሚሰጠው ምላሽ የሌለ መሆኑ በመጥቀስ አና በማመሳሰል ደግሞ ተጠያቂነትን ማስከተል እንደማይቻል ሕጉ በአንቀጽ ስር ያስቀመጠው መርህ መሆኑን በዋቢነትይዞ የስር ፍርድ ቤት ተጠሪን በነፃ በማሰናበት የሠጠውን ውሳኔ በውጤት ደረጃ ተገቢ መሆኑን በመቀበል አጽንቶታል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም በዚሁ ውሳኔ ባለመስማማት ነው አመልካች አቃቤ ሕግ ሚያዝያ ቀን ዓም በጻፈው ሦስት ገጽ የሰበር አቤተታ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል የሚሉባቸውን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ውሳኔ የወንጀል ሕግ አንቀጽ እና ን እንዲሁም የወመህሥሥቁጥር ድንጋጌዎችን መንፈስና ይዘት ያላገናዘበ መሆኑን በመዘርዘር ተጠሪ በወንጀል ሕጉ አንቀጽ ስር የተመለከተውን ድንጋጌ መተላለፉ ተረጋግጧል ተብሎ እንዲከላከል ይወሰንለት ዘንድ ዳኝነት መጠየቁን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም በሰበር ችሎቱ ሊታይ ይገባዋል ተብሎ በመታመኑ ለተጠሪ ጥሪ ተደርጐለት ቀርቦ መጋቢት ቀን ዓም በጠበቃው አመካኝነት በተጻፈ ማመልከቻ መልሱን ሰጥቷል አመልካችም የመልስ መልሱን ሰጥቷል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመረውም ተጠሪው የወንጀል ተጠያቂነት የሚከተልበት አይደለም ተብሎ ከክሱ ነፃ መባሉ ሕጋዊ ነው ወይስ አይደለም። የሚለው ነው ፍርድ ቤቱ ዋስትናውን ለመከልከል ግምቱን መነሻ የሚያደርግባቸው ሁኔታዎች በተጠቀሰው ድንጋጌ በግልጽ አልተመለከቱም እንዲህ ከሆነ አንድ ተከሣሽ የዋስትና መብት ቢከበርለት ግዴታውን የሚፈጽም የማይመስል ነው ተብሎ ግምት የሚወስደው በቂና ሕጋዊ ሊባሉ በሚችሉ ምክንያቶች ሊሆን ይገባል ተብሎ የሚታመን ሲሆን ምክንያቶች በቂና ሕጋዊ ናቸው የሚለው ጉዳይ ከተለያዩ ከባባዊ ሁኔታዎችና ከጉዳዩ ልዩ ባሕርይ አንፃር ፍርድ ቤቱ ሊገነዘበው የሚችለው ነጥብ ነው ተብሎ የሚታሰብ ነው የወመሕሥሥቁጥር ድንጋጌ አቀራረጽና ይዘት በጠቅላላው ሲታይ ፍርድ ቤት የዋስትና መብትን የሚነፍግባቸውን ሁኔታዎች የሚያስገነዝብ ሲሆን ምክንያቶቹን ፍርድ ቤቶች ከተለያዩ ሁኔታዎች አንፃር እየተመለከቱ ሊመዝኗቸው የሚገባቸው ናቸው ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስም የበታች ፍርድ ቤቶች የአመልካቾችን የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ያደረጉት በዋስትና ቢወጡ የዋስትናውን ግዴታ አክብረው ይገኛሉ ለማለት የሚቻል አይደለም በሚል ምክንያት ነው ይህ ግምት መሠረቱ በአመልካቾች ላይ የተመሠረቱት የክሶች ብዛትና የወንጀሎች ከባድነትና ሊያስከትሉ የሚችሉት ውጤት ነው የሥር ፍርድ ቤት ወንጀሎቹ ከባድና ተደራራቢ መሆናቸውን ለግምቱ መነሻ አድርጓል ፍርድ ቤቱ በእነዚህ ምክንያቶች ላይ በመመስረት ዋስትናውን ነፍጎአል ይህን ምክንያት ለግምቱ መነሻ እንዲያደርግ ደግሞ በሕጉ የተከለከለ ነው ለማለት አይቻልም ሕጉ ለፍርድ ቤቱ ስልጣን የሰጠው ስለመሆኑ የሚታመን ከሆነ የሥር ፍርድ ቤት ሕጋዊ ምክንያት መሠረት ሳያደርግ ውሣኔ የሰጠ መሆኑ ሊረጋገጥ ይገባል ይህ ሰበር ችሎትም በኢፌዲሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ዐሀ እና አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ዐ መሠረት የተሰጠው ሥልጣን መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበትን ማናቸውንም የመጨረሻ ውሣኔ ማረም ነው በመሆኑም የበታች ፍርድ ቤቶች በኢፌዲሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ እና የወመሥሥሕሕግ ሀ መሠረት የሰጡት ውሣኔ ሕጉ የሰጣቸውን ሥልጣን መሠረት ያደረገ ነው ከሚባል በስተቀር በሕጉ አተረጓጎምና አተገባበር ረገድ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ለማለት አልተቻለም በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሚያዝያ ቀን ዐዐ ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁጥር ግንቦት ቀን ዐዐ ዓም የጸናው ውሣኔ በወመሕሥሥቁጥር መሠረት ፀንቷል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ነዓ የሰመቁ ህዳር ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ሐጎስ ወልዱ ተሻገር ገሥላሴ ብርሃኑ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ወሮ ሊዊዛ ፎርቤታ የቀረበ የለም ተጠሪ ዓቃቤ ህግ የቀረበ የለም መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የዋስትና መብት ይከበርልኝ ጥያቄን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪ በአመልካችና በሌሎች ሦስት ግለሰቦች ላይ በመሰረተው የወንጀል ክስ ነው ክሱ በፍርድ ቤት መታየት ከቀጠለ በሁዋላም አመልካች የተከሰሱበት የወንጀል ጉዳይ የዋስትና መብት የማይከለክል በመሆኑ የዋስትና መብታቸው ተከብሮላቸው ቆይቷል ከዚህ በሁዋላም ዓቃቤ ሕግ የተፈቀደውን የዋስትና መብት ሊያስነሳ የሚችል አዲስ ነገር መገኘቱን ገልጾ ለአመልካች የተከበረላቸው የዋስትና መብት በወመሥሥሕቁጥር መሰረት እንዲነሳ አመልክቷል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ ሲመለከት የነበረው የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትም ጉዳዩን ተመልክቶ ለአመልካች የተከበረላቸውን የዋስትና መብት የሚያስነሳ ፍሬ ነገር ተገኝቷል የሚል ምክንያት በመያዝ ቀድሞ የሰጠውን ትዕዛዝ በመቀየር የአመልካችንና የሌሎችን ተከሳሾች የዋስትና መብት ነፍጓል ከዚህም በኋላ አመልካችና ሌሎች አብሯቸው የተከሰሱና የዋስትና መብት በማክበር የተሰጠው ትዕዛዝ የተነሳባቸው ሰዎች ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ የስር ፍርድ ቤት በድጋሚ የሰጠው ትዕዛዝ ተሽርሮ የዋስትና መብት ተከብሮላቸዋል ከዚህም በኋላ አቃቤ ሕግ አመልካችና ሌሎች አብሯቸው የተከሰሱ ሰዎች የዓቃቤ ህግ ምስክር የሆነውን ሰው ሌላ ሰው ልከው አስፈራርተዋል የዋስትና መብት በማክበር የተሰጠው ትዕዛዝ በወመሥሥሕቁጥር መሰረት ተነስቶ ጉዳያቸውን ማረሚያ ቤት ሁነው እንዲከታተሉ ሲል ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቤቱታውን አቅርቧል ፍርድ ቤቱም ተስፈራራ የተባለውን የዓቃቤ ህግ ምስክር በችሎት አስቀርቦ በመስማትና ምስክሩ በጉዳዩ ላይ በተከሰሱ ሰዎች መስፈራራቱን መመስከሩን በማረጋገጥ ቀድሞ የአመልካችን የዋስትና መብት በማክበር የሰጠውን ትዕዛዝ በማንሳት ጉዳያቸውን በማረሚያ ቤት ሁነው እንዲከታተሉ ሲል ወስኗል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ የይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች ጠበቃ ነሐሴ ዐ ቀን ዐዐ ዓም በጻፉት ሁለት ገፅ የሰበር አቤቱታ በጉዳዩ ላይ በተሰጠው ትዕዛዝ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈፅሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ ተስፈራራ የተባለው የአቃቤ ሕግ ምስክር አመልካች በላኩት ሰው የተስፈራራ ስለመሆኑ ባልተረጋገጠበት ሁኔታ የዋስትና መብቱ አዲስ ነገር ተገኝቷል ተብሎ መነሳቱ ያላግባብ ስለሆነ ሊታረም የሚገባው ነው በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም በሰበር ችሎቱ ሊታይ የሚገባው ነው ተብሎ በመታመኑ ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎለት ቀርቦ ሕዳር ቀን ዐዐ ዓም በተጻፈ ማመልከቻ መልሱን ሰጥቷል በመልሱም ላይ የአመልካች የሰበር አቤቱታ የቀረበው ሥነሥርዓቱን ጠብቆ ያለመሆኑንና የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠው ትአዛዝ በማስረጃ በተረጋገጠ ፍሬ ነገር ላይ የተመሰረተ መሆኑን ገልፆ የአመልካች አቤቱታ ውድቅ እንዲሆን ተከራክራል የአመልካች ጠበቃ በበኩላቸው ተስፈራራ የተባለው የዓቃቤ ሕግ ምስክር በዋናው ጉዳይ ላይ የምስክርነት ቃሉን ሰጥቶ ያበቃ መሆኑን በመጨመር የሰበር አቤቱታቸውን አጠናክረው ተከራክረዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ሰበር ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው የሕግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል የአመልካች የሰበር አቤቱታ ሥነ ሥርዓቱን ጨርሶ የቀረበ መሆን ያለመሆኑን ስንመለከተው የአመልካች የዋስትና መብት መጀመሪያ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ከተሰጠ በላ አዲስ ነገር ተገኝቷል በሚል ምክንያት በአቃቤ ሕግ አቤቱታ አቅራቢነት በስር ፍርድ ቤት ተቀባይነት ያገኘ ሲሆን በዚህ ትዕዛዝ አመልካች ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው የስር ፍርድ ቤት የወመሥሥሕቁጥር ድንጋጌን መሰረት በማድረግ የሰጠውን ትዕዛዝ የተሻረ ቢሆንም አቃቤ ህጉ ለዚሁ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት አዲስ ነገር ተገኝቷል በሚል በድጋሚ የአመልካች የዋስትና መብት እንዲነሳ አመልክቷል ፍርድ ቤቱም ምስክር ሰምቶ በአቃቤ ሕግ በኩል የተገለጸው ፍሬ ጉዳይ በማስረጃ መረጋገጡን በመያዝ የአመልካችን የዋስትና መብት በማክበር የሰጠውን ትዕዛዝ አንስቶታል ከዚህ መገንዘብ የሚቻለው በውጤት ደረጃ ሁለቱም የበታች ፍርድ ቤቶች የሰጡት ትዕዛዝ ተመሳሳይ መሆኑን ነው በመሆኑም ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ መቅረቡ ሥነ ሥርዓቱን ሳይጠብቅ ነው ለማለት የሚያስችል ባለመሆኑ በዚህ ረገድ ተጠሪ ያቀረበው ክርክር ተቀባይነት ያለው ሁኖ አለተገኘም አመልካች የተከሰሱበት የወንጀል ድርጊት የዋስትና መብት የማይከለከል ሲሆን የዋስትና መብታቸው ከተከበረላቸው በኋላ ሊከለከል የቻለው የዓቃቤ ሕግ ምስክርን በሌላ ሰው አስፈራርተዋል በሚል ምክንያት ነው ዋስትና የተፈቀደለት ሰው በዋስ ከወጣ በኋላ አዲስ ነገር ከተገኘ ፍርድ ቤቱ በማናቸውም ጊዜ ቢሆን በስልጣኑ ወይም በማናቸውም ባለጉዳይ አመልካችነት በዋስትና ወረቀት የተለቀቀው ሰው የተለቀቀበትን ሁኔታዎች ግዴታዎች እንደገና ተመልክቶ የተለቀቀው ሰው አዲስ ዋሶችን እንዲያመጣ ወይም በማረፊያ ቤት እንዲቆይ ለማዘዝ የሚቻል ስለመሆኑ የወመሥሥሕቁጥር ድንጋጌ በግልፅ ያሳያል የአመልካችን የዋስትና መብት በማክበር የተሰጠው ትእዛዝ በስር ፍርድ ቤት እንደገና የታየውም በአቃቤ ሕግ ምስክር ላይ የማስፈራራት ተግባር ፈፅመዋል በሚል ምክንያት ነው ምስክሩ የተስፈራራ ስለመሆኑ ደግሞ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አረጋግጧል በዚህ ረገድ የአመልካች ጠበቃ አጥብቀው የሚከራከሩት ምስክሩ በአመልካች በቀጥታ ወይም አመልካች ራሳቸው በላኩት ሰው ስለመስፈራራቱ አልተረጋገጠም በሚል ነው ይሁን እንጂ ይኸው የአመልካች ጠበቃ ክርክር የፍሬ ነገር ክርክር ሲሆን ፍሬ ነገርን የማጣራትና ማስረጃን የመመዘን ስልጣን ያለው የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያረጋገጠው ሲሆን ይህ ሰበር ችሎት በኢፌዲሪፐብሊክ ሕግ መንግስት አንቀፅ ዐሀ እና በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ዐ መሰረት የተሰጠው ስልጣን ፍሬ ነገርን የማጣራት ወይም ማስረጃን መመዘን ባለመሆኑ በዚህ ችሎት ሊታይ የሚገባው አይደለም በመሆኑም በዚህ ረገድ የአመልካች ጠበቃ ያቀረቡትን ክርክር አልተቀበልነውም በዚህም መሰረት የአቃቤ ሕግ ምስክር መስፈራራቱ ከተረጋገጠ ምክንያቱ እንደአዲስ ነገር መገኘት የሚታይ ሲሆን የወመሥሥሕቁጥር ለ እና ሐ ድንጋጌዎች መንፈስ ጋር ተዳምሮ ሲታይ ለአመልካች የተከበረውን የዋስትና መብት እንደገና ለማንሳት የሚያስችል ሕጋዊ ምክንያት ነው ስለሆነም በዚህ ረገድ በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ትእዛዝ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ለማለት የሚያስችል ምክንያት የለም ሌላው የአመልካች ጠበቃ በዚህ ችሎት በመልስ መልሳቸው ላይ ያነሱት ክርክር ተስፈራራ የተባለው ምስክር በጉዳዩ ላይ የምስክርነት ቃላቸውን ሰጥተው ጉዳዩ አብቅቷል የሚለው ሲሆን ይህ ነጥብ በዚህ ችሎት የተነሳ አዲስ ነጥብ ሲሆን ችሎቱ መመርመር ያለበት የስር ፍርድ ቤቶችን የውሳኔ ግልባጭ መሰረት በማድረግ በሕግ አተረጓጎም ወይም አተገባበር ረገድ የተፈፀመ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት መኖሩ ሲረጋገጥ ከመሆኑ አኳያ ሲታይ የስር ፍርድ ቤቶችን ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት አለበት ለማለት የሚያስችል የክርክር ነጥብ አይደለም የአመልካች ጠበቃ ተስፈራራ የተባለው ምስክር በጉዳዩ ላይ መስክር ጉዳዩ አብቅቷል የሚሉ ከሆነም አዲስ ነገር መገኘቱን መሰረት በማድረግ የዋስትና መብቱን ለከለከለው ፍርድ ቤት ጥያቄአቸውን ከሚያቀርቡና በሚሰጠው ትእዛዝም ቅሬታ ካላቸውም ተዋረዱን ጠብቀው የይግባኝ ቅሬታቸውን ወይም የሰበር አቤቱታቸውን ከሚያቀርቡ በስተቀር በዚህ ችሎት ጉዳዩን ለማየት የሚያስችል ሁኖ አልተገኘም በአጠቃላይ ከላይ በተመለከቱት ምክንያቶች በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ትዕዛዝ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ነው ለማለት ስላልተቻለ ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ትዕዛዝ በወመሥሥሕቁጥር መሰረት ፀንቷል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ዘቢ የሰመቁ ታህሳስ ቀን ዓም ዳኞች ሐጎስ ወልዱ ተሻገር ገብረሥላሴ ብርሀኑ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች አቶ ጌቱ ብርሀኑ የቀረበ የለም ተጠሪ የፌዴራል ዐቃቤ ህግ ወርቅነህ ዘነበ ቀርበዋል መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የበታች ፍርድ ቤት የሰጡት የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት አለበት በማለት ስላመለከቱ ነው የክርክሩ መነሻ ተጠሪ አመልካች በወንጀል ህግ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ የተመለከተውን በመተላለፍ ግንቦት ቀን ዓም ከጧቱ ሁለት ሠዓት የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቀበሌ የሰሌዳ ቁጥር አአ የጭነት መኪና ከአየር ጤና ወደ ቃሊቲ አቅጣጫ በማሽከርከር ላይ እንዳለ ገብሬል ቤተክርስቲያን ፊት ለፊት ሲደርስ ከመኪናው ላይ አሣፍሮት የነበረው ታምራት ሰማኸኝ ከመኪናው ወድቆ በመሞቱ በቸልተኝነት የሰው መግደል ወንጀል ፈፅሟል በማለት ለከፍተኛ ፍርድ ቤት ያቀረበው ክስ ነው አመልካች ጥፋተኛ አይደለሁም ብሎ በመከራከሩ ተጠሪ ሁለት ምስክሮች አቅርቦ አሰምቷል የተጠሪ ምስክሮች ሟች አመልካች የቆመለት መስሎት ለመውረድ ሲሞክር አመልካች መኪናውን በማሽከርከሩ ሟች ወድቆ የሞተ መሆኑንና አመልካች ከላይ የተጫነው ሰው ሁኔታ በስፖኬ ሣያይና ሣያረጋግጥ ማሽከርከሩ በሙያው ማድረግ የሚገባውን ጥንቃቄ ያላደረገ መሆኑን ያሳያል በማለት መስክረዋል አመልካች የመከላከያ ማስረጃ የሌለው መሆኑን ለሥር ፍርድ ቤት አረጋግጧል የሥር ፍርድ ቤት አመልካች የወንጀል ህግ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ን በመተላለፍ በቸልተኝነት የሰው መግደል ወንጀል የፈፀመ ጥፋተኛ ነው በማለት አመልካች በአንድ ዓመት ከሶስት ወር ቀላል አስራትና በብር መቀጮ አንዲቀጣ ወስኗል አመልካች በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ያቀረበ ቢሆንም ይግባኝ ሰሚው ችሎት የአመልካችን ይግባኝ አልተቀበለውም አመልካች ጥር ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ የተጠሪ ምስክሮች ቃል በአይናቸው ያረጋገጡት ፍሬ ጉዳይን የመሰከሩ ሳይሆኑ የራሳቸውን ሀሳብ የገለፁ ናቸው አመልካች ሟችን በሚያሽከረክረው መኪና ላይ አልጫነም ሀላፊነት ወስጄ ያልጫንኩትን ሰው ህይወት ደህንነት ጥንቃቄ ላደርግ አልችልም ስለዚህ የአመልካች ድርጊቱ በወንጀል ህግ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ የሚሸፈን አይደለም ስለሆነም የሥር ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት አመልክቷል ተጠሪ በበኩሉ ሟች ተጠሪ ሲያሽከረክረው ከነበረው መኪና ላይ ወድቆ የሞተ መሆኑን በማስረጃ አስረድተናል አመልካች ሟችን አለመጫኑን በመከላከያ ማስረጃ አላረጋገጠም የአመልካች አድራጎት የትራንስፖርት ደንብ ቁጥር ን የሚጥስና በሙያው ማድረግ የሚገባውን ጥንቃቄ ባለማድረጉ የሟች ህይወት ለህልፈት የበቃ መሆኑ በማስረጃ የተረጋገጠ በመሆኑ ውሣኔው መሠረታዊ የህግ ስህተት የለበትም በማለት መልስ ሰጥቷል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው አመልካች በፈፀመው ጥፋት የሆነ ቸልተኝነት ከሚያሽከረከረው መኪና ላይ አሣፍሮት የነበረው ሟች ታምራት ሰማኸኝ የሞት አደጋ የደረሰበት መሆኑን ተጠሪ በቂ ማስረጃ በማቅረብ ያረጋገጠ መሆኑን ፍሬ ጉዳይ የማጣራትና ማስረጃ የመመዘን ሥልጣን ባላቸው የከፍተኛው ፍርድ ቤትና በይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ተረጋግጧል አመልካች የተጠሪን ማስረጃ ለመከላከል ያቀረበው ማስረጃ የለም በመሆኑም አመልካች የሥር ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሎት ፍሬ ጉዳይ በማጣራትና ማስረጃ በመመዘን ሂደት ፈፅመውታል የሚለውን ስህተት ይህ ሰበር ችሎት እንዲያርምላቸው ያቀረቡት የሰበር አቤቱታ ለሰበር ችሎት በህገ መንግስቱ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ሀ እና በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ የተሰጠውን ሥልጣን ከግንዛቤ ውስጥ ያላስገባ በመሆኑ አልተቀበልነውም አመልካች ከመኪናው ላይ አሳፍሮት የነበረው ሟች ከመኪናው እየወረደ እያለ መኪናውን ጥንቃቄ በጎደለው ሁኔታ በማሽከርከሩ ሟች ከመኪናው ላይ ወድቆ ለህልፈት የተዳረገ መሆኑን በሥር ፍርድ ቤት ተረጋግጧል ስለሆነም የአመልካች አድራጎት በወንጀል ህግ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ የተደነገገውን መሥፈርት የሚያሟላ በመሆኑ የሥር ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የሰጡት የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የለበትም በማለት ወስነናል ውሣኔ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጡት ውሣኔ በወመህሥሥቁ ለ መሠረት ፀንቷል ውሣኔው የፀና መሆኑን አውቆ ተከታትሎ እንዲያስፈፅም ለአዲስ አበባ ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ይፃፍ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ያዖያሟይነያያ ይላምዕታ ዳምቻ ፊረማ ፅፅያሦ ራታ የሰመቁ ታህሣስ ቀን ዓም ዳኞች ሐጐስ ወልዱ ተሻገር ገስላሴ ብርሃኑ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ሰማኸኝ በለው ባለቤቱ ነኝ ብለው ቀረቡ ተጠሪፁ የፌዴራል ዐቃቤ ሕግ ወርቅነህ ዘነበ ቀረቡ መዝገቡ የቀረበው ለምርመራ ሲሆን መርምረን በአብላጫ ድምዕ ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ይህ የሰበር ጉዳይ የቀረበው በአመልካች ላይ ይግባኝ ሰሚው የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት በወይመቁ መጋቢት ቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠው የጥፋተኝነት እና የቅጣት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ነው የሚልበትን ምክንያት በመግለፅ አመልካች ባቀረበው የሰበር አቤቱታ መነሻ ሲሆን ተጠሪ የፌዴራል ዐቃቤ ሕግም የሰበር አቤቱታ የቀረበበት የጥፋተኝነትም ሆነ የቅጣት ውሣኔ በሕግ መሠረት የተሰጠ መሆኑን ገልፆ ተከራክሯል አመልካች በሰበር ሰሚው ችሉት እንዲታረምለት የሰበር አቤቱታ ያቀረበበት የጥፋተኝነት ውሣኔ በይግባኝ ሰሚው ጠቅላይ ፍቤት የተሰጠው በወመሕሥሥቁ መሠረት የአሁን አመልካች በመልስ ሰጭነቱ ተጠርቶ ሊቀርብ ባለመቻሉ ምክንያት በሌለበት ይግባኙን በመስማት በመሆኑ በዚህ አኳን የተሰጠን የጥፋተኝነት ውሣኔ ይህ ሰበር ሰሚው ችሎት በሰበር የማረም ሥልጣን አለው ወይስ የለውም። አመልካች የጉምሩክ ቀረጥ ባለመክፈል ወንጀል ተጠርጥሮ ክትትል ይደረግበት የነበረው ወንጀል ክስ በተመሠረተበት ሂደት ላይ ይገኛል ስለዚህ ፍቤቱ በዚህ ጉዳይ የጥፋተኝነት ውሣኔ ወስኖ የቅጣት ውሣኔውን አንዲያቆይልን ያቀረብነውን ጥያቄ ባለመቀበል ቅጣት መወሰኑ በወንጀል ሕግ አንቀጽ እና አንቀጽ ያልተከተለና መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው አመልካች ጥፋተኛ መባል አይገባኝም እንጂ ጥፋተኛ እንኳን ብባል በወንጀል ሕግ አንቀጽ እና በአንቀጽ መሆን ሲገባው ወይም በአናሣው ድምፅ ውሣኔ መሠረት በወንጀል ሕግ አንቀጽ ጥፋተኛ መባል ሲገባኝ በወንጀል ሕግ አንቀጽ እና ጥፋተኛ ነው በማለት የተሰጠው የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት አመልክቷል ተጠሪ በበኩሉ ታህሣስ ቀን ዓም በተጻፈ መልስ አመልካችና በሥር ፍቤት ሁለተኛ ከሣሽ የነበረው ሰው ያሰቡትን ውጤት ያላገኙ ቢሆንም ጉቦ የመስጠት ወንጀሉን ሙሉ በሙሉ ፈፅመው አጠናቀዋል ስለዚህ ወንጀሉ የሞራላዊ ግላዊና ሕጋዊ መስፈርቶችን በማያሟላ መልኩ የተፈፀመ ሆኖ እያለ ሙከራ ነው እንዲባል የቀረበው የሰበር አቤቱታ የሕግ መሠረት የለውም አመልካች ከአሥራ ሦስት ሚሊዮን ብር በላይ የቀረጥ ማጭበርበር ፈፅሞ ይደረግበት የነበረው ክትትል እንዲቋረጥለት ለማድረግ የፈፀመው ድርጊት በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ በተሰጠው ከባድ ሙስና ትርጉም የሚካተት ነው ስለዚህ በወንጀል ሕግ አንቀጽ ጥፋተኛ መባል ይገባኝ ነበር በማለት ያቀረቡት አቤቱታ የሕግ መሠረት የለውም የቅጣት ውሣኔውን በተመለከተ አመልካች ያቀረቡት መከራከሪያ የበታች ፍቤቶች መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የፈፀሙ መሆኑን የሚያሣይ አይደለም በአጠቃላይ የአመልካች ክርክርና አቤቱታ የበታች ፍቤቶች መሠረታዊ የሕግ ስህተት የፈፀሙ መሆኑን የሚያረጋግጥ ባለመሆነ አቤቱታውን ውድቅ በማድረግ እንዲያሰናብተን በማለት መልስ ሰጥቷል አመልካች ጥር ቀን ዓም በተጻፈ የመልስ መልስ አመልካች ከመጋቢት ቀን አስከ መጋቢት ቀን በአገር ውስጥ ስላልነበረ በወንጀሉ ተካፋይ መሆኑ አልተረጋገጠም የኮሚሽኑ ሠራተኛ ጉቦ የመቀበል ወንጀል ከፈፀመ አመልካች ጉቦ የመስጠት ወንጀል ፈፅሟል በማለት ለማጠቃለል አይችልም የወንጀል ሕጉ ቅጣት ተጠቃልሎ የሚወስንበትን ሁኔታ ያስቀመጠ ስለሆነ አመልካች በሌላ ወንጀል ተከስሶ እያለ በዚህ መዝገብ ጥፋተኛ ተብሎ መቀጣቱ ተገቢ አይደለም የሚል ይዘት ያለው ክርክር አቅርቧል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር ግራ ቀኙ ያቀረቡት የጽሑፍ ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን አንደመረመርነው የከፍተኛው ፍቤትና የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጡት ፍርድ በአግባቡ ነው ወይስ አይደለም የሚለው ጭብጥ መታየት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል ጉዳዩን እንደመረመርነው አመልካች የጉምሩክ ቀረጥ የማጭበርበርና የሙስና ወንጀል ፈፅሟል በሜል ምክንያት ተጠርጥሮ በፌዴራል ሥነምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ክትትል እና ምርመራ እየተደረገበት የነበረ መሆኑ ተረጋግጧል አመልካች በኮሚሽኑ የሚደረግበት ክትትል እንዲቋረጥለት ለማድረግ የኮሚሽኑ የክትትልና የምርመራ ባለሙያ የሆነውን አንደኛ የተጠሪ ምስክር ጋር በሥር ሁለተኛ ተከሣሽ በሆነው አቶ ቶውፊቅ በኩል መጋቢት ቀን ዓም ገንዘብ ለመስጠት ሀሳብ ያቀረበ መሆኑን ከዚያም በላ በስልክ አንደኛውን የተጠሪ ምስክር በስልክ ካነጋገረና ገንዘብ በሁለተኛው ተከሣሽ በኩል እንደሚልክ ከነገረው በኋላ መጋቢት ቀን ዓም አንድ መቶ ሀምሣ ሺህ ብር በመላክ ገንዘቡ ለአንደኛ የተጠሪ ምስክር ከተሰጠ በኋላ በኮሚሽኑ የሚደረገው ክትትልና ምርመራ ተቋርጧል በሚል ዕምነት መጋቢት ቀን ዓም ከአንደኛው የተጠሪ ምስክር ቢሮ ድረስ ከሁለተኛው ተከሣሽ ጋር የመጣና ገንዘቡን የላከው አሱ መሆኑን ወደፊትም ውለታ አእንደሚውልለት ካረጋገጠለት በላ ሁለቱም በቁጥጥር ሥር የዋሉ መሆኑ ተረጋግጧል አንደኛው የተጠሪ ምስክር ከአመልካቾች ጋር በስልክና በአካል ያደረጋቸው ንግግሮች በመቅረፀ ድምፅ የተቀዳ መሆኑን መሥክሯል በአጠቃላይ አመልካች በወንጀሉ ሥራ በመላ ሀሳቡ ሙሉ ተካፋይ መሆኑ ፍሬ ጉዳይ የማጣራትና ማስረጃ የመመዘን ሥልጣን ባላቸው የከፍተኛው ፍቤትና የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ተረጋግጧል አንድ ሰው ጉቦ የመስጠት ወንጀል ፈፅሟል የሚባለው አንድ የመንግሥት ሠራተኛ በኃላፊነቱ ማድረግ የሚገባውን እንዳያደርግ ወይም ማድረግ የማይገባውን እንዲያደርግ ጥቅም ወይም ጥጦታ የሰጠ ወይም ያቀረበ ሆኖ በተገኘ ጊዜ እንደሆነ በወንጀል ሕግ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ በግልፅ ይደነግጋል አመልካች በመላ ሀሳቡና ድርጊቱ ሙሉ ተካፋይ በመሆን የተጠሪ አንደኛ ምስክር የሆነው የክትትልና የምርመራ ሠራተኛ በአመልካች ላይ የሚደረገውን ክትትል እንዲያቋርጥ ለማድረግ ብር አንድ መቶ ሀምሣ ሺህ ብር በመደለያነት ያቀረበ መሆኑ በማስረጃ ተረጋግጧል አመልካች ከውጭ አገር የገባሁት መጋቢት ቀን ዓም ነው በማለት ፓስፖርቱን በማስረጃነት ያቀረበ ቢሆንም አንደኛው የተጠሪ ምስክር በአመልካች ላይ የሚያደርገውን ክትትል ቢያቆም የሚጠቀምና ገንዘብ የሚሰጠው መሆኑን በሁለተኛው ተከሣሽ በኩል ሀሳብ ካቀረበበት መጋቢት ቀን ዓም ጀምሮ አመልካችና ሁለተኛ ተከሣሽ ጋር ከሥነምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ቢሮ እስከተያዘበት መጋቢት ቀን ዓም ድረስ የወንጀል ሕግ አንቀጽ ለ በሚደነግገው መሠረት በመላ ሀሳቡና አድራጎቱ በወንጀሉ ድርጊት በሚሰጠው ውጤት ሙሉ ተካፋይ መሆኑ በተጠሪ ማስረጃና አንደኛው የተጠሪ ምስክር ጋር በስልክ ካደረጋቸው ንግግሮችና በሁለተኛ ተከሣሽ በኩል ከፈፀሙ ተግባራትና መጋቢት ቀን አንደኛው የተጠሪ ምስክር ጋር ካደረጋቸው ንግግር ከፈፀማቸው ተግባራት የተረጋገጠ በመሆኑ አመልካች ያቀረበው ክርክር ተገቢ ሆኖ አላገኘነውም አመልካች የሙስና ወንጀል ክትትል ሠራተኛ የሆነው አንደኛ የተጠሪ ምስክር የሚያደርገውን ክትትል እንዲያቋርጥለት የሚፈልገውና የተጠረጠረበት ወንጀል ከፍተኛ የገንዘብ መጠን ያለው የጉምሩክና ቀረጥ ገንዘብ የማጭበርበር ወንጀል ፈፅሟል በሚል ምክንያት መሆኑ በተጠሪ ማስረጃ ተረጋግጧል አመልካች አንደኛውን የዐቃቤ ሕግ ምስክር ለመደለል ያቀረበው የገንዘብ መጠንም ከፍተኛ ብር አንድ መቶ ሀምሣ ሺህ ብር መሆኑ ተረጋግጧል ይህ ከሆነ የአመልካች አድራጎት በወንጀል ሕግ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የሚሸፈን መሆኑን ወንጀል አድራጊው ያቀረበው ጥቅም ወይም ስጦታ ከፍተኛ እንደሆነ ወይም ድርጊቱ በመንግሥት ወይም በህዝብ ወይም ግለሰብ ላይ ከፍተኛ ጉዳት አስከትሎ እንደሆነ የሚለውን የወንጀል ሕግ አንቀጽ ድንጋጌ ይዘት በማየት ለመረዳት ይቻላል ስለሆነም አመልካች ጥፋተኛ መባል የሚገባኝ በወንጀል ሕግ አንቀጽ መሆን ይገባዋል በማለት ያቀረበው ክርክር የሕግ መሠረት የሌለው በመሆኑ አልተቀበልነውም አመልካች ለአንደኛው ተጠሪ ማድረግ የሚገባውን የወንጀል ክትትል እንዲያቆምለት ብር አንድ መቶ ሀምሣ ሺህ ብር ሰጥቷል አመልካች የወንጀሉን ድርጊት የፈፀመ በመሆኑ ጥፋተኛ መባል የሚገባኝ በሙከራ ወንጀል መሆን ይገባዋል በማለት ያቀረቡት ክርክር በወንጀል ህግ ቁ እና ድንጋጌ ይዘት መንፈስና ዓላማ ጋር የሚጣጣም ሆኖ አላገኘነውም አመልካች የቅጣት አወሳሰኑን በተመለከተ ያቀረበው የሰበር አቤቱታ የበታች ፍቤቶች መሠረታዊ የሕግ ስህተት የፈፀሙ መሆኑን የሚያመላክት አይደለም ከላይ በዘረዘርነው ምክንያት የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤትና የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አመልካች በወንጀል ሕግ አንቀጽ ለ እና አንቀጽ እና የተመለከተውን በመተላለፍ ከባድ የሙስና ወንጀል የፈፀመ ጥፋተኛ ነው በማለት የሰጡት የቅጣት ውሣኔ የወንጀል ሕጉን አንቀጽ እና ሌሎች መሠረታዊ መርሆችና ከላይ የገለፅናቸውን ድንጋጌዎች መሠረት በማድረግ የተሰጠና መሠረታዊ የሕግ ስህተት የሌለበት ነው በማለት ወስነናል ውሣኔ የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤትና የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጡት ፍርድ ሙሉ በመሉ ፀንቷል ፍርዱ የፀና መሆኑን እንዲያውቀው ለፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ይጻፍ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት አተ የሰመቁ ሚያዝያ ቀን ዐ ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሐጐስ ወልዱ አልማው ወሌ ነጋ ዱፍሣ አዳነ ንጉሴ አመልካች አቶ ኤልያስ ገረመው አልቀረቡም ተጠሪ የኢትገጉባዐህግ አልቀረቡም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍረድ የሰበር አመልካች በስር የመደፍቤት ኛ ተከሣሽ የነበረ ሲሆን ፍቤቱም የቀረበለትን የዋስትና ጥያቄ ከመረመረ በላ አመልካች ለብር ዐዐ ሶስት መቶ ሺህ የሚበቃ ዋስትና እንዲያቀርቡ በመቁ ዐ በቀን ዓም በዋለው ችሎት ብይን የሰጠ ሲሆን የስር ከሣሹ የወመሥሥሕቁ ሃን በመጥቀስ አዲስ ነገር የተገኘ ስለሆነ ቀደም ሲል የተፈቀደው የዋስትና መብት እንዲነፈግ በማመልከቱ ፍቤቱም የስር ከሣሽን አቤቱታ በመቀበል የተፈቀደው ዋስትና ቀሪ እንዲሆንና አመልካች የስር ኛ ተከሣሽ በማረሚያ ቤት ሆኖ ክርክሩን አንዲቀጥል ማዘዙን የስር ፍቤት መዝገብ ያመለክታል የሰበር አመልካችም የተፈቀደለትን ዋስትና በመከልከሉ ምክንያት ይግባኝ ለከፍተኛው ፍቤት ያቀረበ ሲሆን ከፍተኛው ፍቤትም የስር መደፍቤት የፈቀደውን ዋስትና እንደገና መከልከሉ ተገቢ አይደለም ሐምሌ ዓም በዋለው ችሎት አመልካች በዋስ እንዲወጣ አዚዛል ይሁን እንጂ ያሁን ተጠሪ አዲስ ነገር ተገኝቷል በማለት የአመልካች የዋስትና መብት እንደገና እንዲነፈግ በመጠየቁ ከፍተኛው ፍቤትም አዲስ ነገር መገኘቱንና አለመገኘቱን ለማጣራት ማስረጃ የሰማ ሲሆን ለማስረጃነት የቀረበውም የማስፈራራት ድርጊት ተፈጽሞበታል የተባለው ሰው ነው የስር ከፍተኛ ፍቤትም የቀረበውን ምስክር ቃል ከመረመረ በላ የተጠሪን አቤቱታ በመቀበል በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት ተፈቅዶለት የነበረውን ዋስትና ከልክሏል የሰበር አቤቱታ የቀረበውም በዚሁ በከፍተኛ ፍቤት ትዕዛዝ ላይ መሠረታዊ የህግ ስህተት ተፈጽሟል በማለት ሲሆን የዘረዘራቸውም ዋና ዋና የቅሬታ ነጥቦች አመልካች የተከሰሰበት ወንጀል ዋስትናን አያስከለክልም በወመሥሥሕቁ መሠረት አዲስ ነገር ተገኝቷል በሚል በቀረበው አቤቱታ መነሻ ቀርቦ የምስክርነት ቃሉን የሰጠው የተጠሪ ምስክር ለቀረበለት መስቀለኛ ጥያቄ ሲመልስ ማን አዳስፈራራው እንደማያውቅ ተናግሮ እያለ አዲስ ነገር ተገኝቷል በሚል የተፈቀደው ዋስትና መነፈጉ ተገቢነት የለውም የሚሉ ናቸው ተጠሪው በበኩሉ በሰጠው መልስ በወመሥሥሕቁ ሃ መሠረት አዲስ ነገር የተገኘ እንደሆነ ፍቤቱ በማንኛውም ጊዜ በዋስትና ላይ የሰጠውን ውሣኔ መሻር ይችላል ፍቤቱም አዲስ ነገር ስለመገኘቱ ማስረጃ ሰምቶ አረጋግጧል በማስረጃ ዙሪያ በሰበር ደረጃ ክርክር ሊደረግ አይገባም በመሆኑም የስር ከፍተኛ ፍቤት ውሣኔ ህግን መሠረት ያደረገ ስለሆነ የአመልካች አቤቱታ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲል ተከራክራሯል የግራ ቀኙ ክርክር ከዚህ በላይ አንደተገለጸው አጥር የቀረበ ሲሆን እኛም የስር ከፍተኛው ፍቤት የፈቀደውን ዋስትና አዲስ ነገር ተገኝቷል በሚል በሰጠው ትዕዛዝ መከልከሉ መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ተፈጽሟል የሚያሰኝ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ጭብጥ ይዘን እንደሚከተለው መርምረናል በኢፌዲሪ ህግመንግስት አንቀጽ በተደነገገው መሠረት የተያዙ ሰዎች በዋስ የመፈታት መብት ያላቸው ሲሆን በህግ በተደነገጉ ሁኔታዎች ግን ፍቤት ዋስትናን ላለመቀበል ይችላል ዋስትና ከተፈቀደ በኋላም ቢሆን አዲስ ነገር የተገኘ አንደሆነ በወመሥሥሕቁ መሠረት ፍቤቱ በማናቸውም ጊዜ ቢሆን በስልጣኑ ወይም በማናቸውም ባለጉዳይ አመልካችነት ተከሣሹ በዋስትና ወረቀት የተለቀቀበትን ሁኔታዎች እንደገና ለማየት ይችላል በዚሁ መሠረት ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስ አመልካች በከፍተኛ ፍቤት ውሣኔ በዋስትና ከተለቀቀ በኋላ የከሣሽ ምስክር የሆነውን ግለሰብ ማስፈራራቱን ምስክሩ ለስር ከፍተኛ ፍቤት ከሰጠው የምስክርነት ቃል መመልከት ይቻላል አመልካች በዋስትና ከተለቀቀ በኋላ የፈጸመው ድርጊት ደግሞ አዲስ ድርጊት ስለሚሆን ፍቤቱ በወመሥሥሕቁ ከተቀመጡት ሁለት አማራጮች ማለትም ተከሣሽ አዲስ ዋስ እንዲያመጣ ወይም በማረፊያ ቤት እንዲቆይ ይደረጋል ከሚሉት ሁለተኛውን አማራጭ በመውሰድ የዋስትና መብቱን በመከልከል ማረፊያ ቤት እንዲቆይ አድርጓል በሌላ በኩል አመልካች የቀረበው የተጠሪ ምስክር ለቀረበለት መስቀለኛ ጥያቄ ማን እንዳስፈራራው እንደማያውቅ ተናግሯል በማለት የተከራከረውም ቢሆን በዚህ በሰበር ደረጃ መጣራት የሌለበት የፍሬ ነገር ክርክር በመሆኑ ተቀባይነት የለውም በአጠቃላይ ይህ ችሎት በሰበር መቁ በቀን ዓም በአመልካች ወሮ ሊዊዛ ፎርቤታ እና በተጠሪ ዐሕግ መካከል በተደረገው የዋስትና ክርክር ችሎቱ በኢፌዲሪህገ መንግስት አንቀጽ ዐ ሀ እና በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ዐ መሠረት የተሰጠው ስልጣን ፍሬ ነገርን የማጣራትና ማስረጃ መመዘን ባለመሆኑ በዚህ ችሎት ሊታይ አይገባም በማለት እና በወመሥሥሕቁ መሠረት አዲስ ነገር ሲገኝ የተፈቀደው ዋስትና ሊከለክል ስለመቻሉ የሰጠው ትርጉም በዚህ በተመሣሣይ ጉዳይ አስገዳጅነት ስላለው በዚህ በተያዘውም ጉዳይ በስር ከፍተኛ ፍቤት በተሰጠው ትዕዛዝ ላይ የተፈጸመ መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት አላገኘንም ውሃኔ የስር ከፍተኛ ፍቤት በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት ሐምሌ ቀን ዐዐ ዓም ለአመልካች ተሰጥቶት የነበረውን የዋስትና ፈቃድ ትዕዛዝ በማንሣቱ የተፈጸመ መሠረታዊ የህግ ስህተት የለም ብለናል መዝገቡ የተዘጋ ስለሆነ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት እከ የሰመቁ ሰኔ ቀን ዓም ዳኞችፁ ተገኔ ጌታነህ ሓጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አዳነ ንጉሴ አመልካችፁ የኦሮሚያ ክልል ዐቃቤ ሕግአቶ ደሳላኝ ደንገላ ቀረቡ ተጠሪ ኢዮሲያስ አበራ ገሚካኤልአልቀረበምየሁሉም ጠበቃ አቶ ጎበና እጅጉ ቀረቡ ለአለም አበራ ገሚካኤልቀረቡ ወሮ ትርንጎ ወሚካኤል ቀረቡ አብያለው አበራ ገሚካኤልቀረቡ መላኩ ግዛው ማሩቀረቡ መዝገቡ ከሰመቁጥር ከሆነው ጋር ተጣምሮ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የሰው ግድያ ወንጀልን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ አመልካች በተጠሪዎች ላይ በዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመሰረተው ክስ መነሻ ነውየአሁኑ አመልካች በተጠሪዎች ላይ የመሰረተው ክስ ይዘት ሲታይም በ ዓም በወጣው የኢፌዲሪፐብሊክ የወንጀል ሕግ አንቀጽ ሀለ አና ሀ ስር የተመለከተውን በመተላለፍ ሟች አቶ የማነ መስፍንና ሟች የትናየት ጌቱ ጥር ቀን ዓም በነገሌ ወረዳ ላንጋኖ በቀለ ሞላ ሆቴል ልዩ መዝናኛ ስፍራ ውስጥ እያሉ ኛ ተጠሪ ሟች የትናየት ጌቱ እጮኛዬ ሆና እያለች ከሟች የማነ መስፍን ጋር ወደ መዝናኛ ሥፍራው ሄዳለች በማለት ከሌሊቱ ወደ አከባቢ ሲሆን ከአዲስ አበባ አስከ መዝናኛ ቦታው በመፄድ በዚያው ሆቴል አልጋ በመያዝ ሟቾችን አይቷቸው ከለያቸው በኋላ ከኛ እስከ ኛ ተራ ቁጥር ስማቸው ለተጠቀሱት ተጠሪዎች ደውሎ ሟቾችን መግደል እንደሚፈልግ ነግሯቸውእነዚህ ተጠሪዎች በአለቱ ከሌለቱ አከባቢ ላይ ተሰባስበው በመወያየት ሲጓዙ አድረው ጥር ቀን ዓም ከጥዋቱ ሲሆን ወደ ሆቴሉ ሲደርሱ አቶ አበራ ወሚካኤል ፈቃድ ያወጡበትንና ቁጥሩ የሆነ ኮልት ሽጉጥ ባልታወቀ ሁኔታ ወደ ሆቴሉ በድብቅ ካስገቡና ከኛ ተጠሪ ጋራ ከተመካከሩ በሁዋላ በዚሁ አለት ከጠዋቱ ሲሆን ኛ ተጠሪኢዩዬሲያስ አበራ ሟቾች ያሉበትን የሆቴሉ አልጋ ቁጥር በአልጋ በኩል ያለውን መስኮት በመስበር በመግባትኛ ተጠሪለአለም አበራ ደግሞ በበር ገብቶ ኛ ተጠሪ በክሱ በተጠቀሰው ሽጉጥ ተኩሶ ሟቾችን የተለያየ አካላቸውን በመምታት ሲገድላቸው ኛ ተጠሪ አብሮ ገብቶ በሃሳብ ሲረዳው የነበረ ሲሆን ከኛ እስከ ኛ ተራ የተጠቀሱት ተጠሪዎች ደግሞ ወንጀሉ በሚፈጸምበት ወቅት በጋራ አነሱን ልኳቸው የወንጀሉን ውጤት በሆቴሉ ቁጥር እና መካከል ቆመው ሲጠባበቁ የነበሩ ከመሆኑም በላይ ከኛ እስከ ኛ ተራ የተጠቀሱት ተጠሪዎች ከሕግ ተጠያቂነት ራሳቸውንም ሆነ ኛ ተጠሪን ለማስመለጥ አስበው ወንጀሉ የተፈፀመበትን ሽጉጥ ኛ ተጠሪ በሆቴሉ አልጋ ቁጥር ክፍል ውስጥ በጃኬት ጠቅልሎ ይዞ ለኛ ተጠሪ ሲሰጥ ይኸው ተጠሪም ለኛ ተጠሪ በማቀበል በመጡበት መኪና ውስጥ እንዲቀመጥ የደበቁ መሆኑን ዘርዝሮ በአጠቃላይ ተጠሪዎች አስበውተባብረውተረዳድተውና የወንጀሉን ውጤት በመቀበል በቅናት ተነሳስተው ዘግናኝ በሆነ ሁኔታ ሁለት ሰዎችን በግፍ ገድለዋል የሚል ነው ከዚህም በተጨማሪ ኛ ተጠሪ የወንጀል ሕጉን ሀ ድንጋጌን በመጣስ የተከሰሰ ስለመሆኑ የስር ፍርድ ቤት የውሳኔ ግልባጭ ያሳያልተጠሪዎች ክሱ ደርሷቸው በግልጽ ችሎት ከተነበበላቸውና እንዲረዱት ከተደረገ በሁዋላ የእምነት ክህደት ቃል ሲጠየቁ ኛ ተጠሪ ድርጊቱን መፈፀሙን አምኖ መብቱን ጠብቆ የተከራከረ ሲሆን ሌሎች ተጠሪዎች ግን የድርጊቱን አፈጻጸም ክደው ተከራክረዋልዐቃቤ ሕግ በበኩሉ አሉኝ ያላቸውን የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን ያቀረበ ሲሆን ተጠሪዎችም ድርጊቱን እንደአቃቤ ሕግ የክስ አመሰራረት ስለመፈፀማቸው በዐቃቤ ሕግ ማስረጃዎች ተረጋግጦባቸዋል ተብሎ እንዲከላከሉ ተደርጎ የመከላከያ ማስረጃዎችን አሰምተዋልጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው የምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ጉዳዩን መርምሮ ኛ አና ኛ ተጠሪዎችን በአቃቤ ሕግ በኩል ተጠቅሶ በቀረበባቸው ክስ መሰረት የጥፋተኛነት ውሳኔ ሰጥቶ ኛውን ተጠሪ በአስራ ስምንት አመትኛዋን ተጠሪትርንጎ ወሚካኤልኝ ደግሞ በአስራ አምስት አመት ጽኑ አስራት እንዲቀጡ ሲወሰን ኛኛ እና ኛ ተጠሪዎችን ግን ክሱን ተከላክለዋል በማለት በነዛ አስተናብቷቸዋልበዚህ ውሳኔ የአሁኑ አመልካች በኛ እና ኛ ተጠሪዎች ላይ በተሠጠው የቅጣት ውሳኔበሌሎች ተጠሪዎች ላይ የተሠጠው የነፃ መለቀቅ ውሳኔ ላይ እንዲሁም የአሁኑ ኛና ኛ ተጠሪዎች በጥፋተኝነት ውሳኔ ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት መደበኛ ችሎት በተለያዩ መዛግብት አቅርበው ጉዳዩ ከታየ በሁዋላ የአሁኑ አመልካች እና የአሁኑ ኛ ተጠሪ ይግባኝ ተቀባይነት ሳያገኝ የቀረ ሲሆን የአሁኗ ኛ ተጠሪ ይግባኝ ግን ተቀባይነት አግኝቶ ክርክር ከተደረገበት በሁዋላ ኛ ተጠሪ ድርጊቱን መፈፀማቸው በሚገባ አልተረጋገጠባቸውም በሚል ምክንያት የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ተሸሮ በነጻ እንዲሰናበቱ ተወስኗል በዚህ ውሳኔ የአሁኑ አመልካችና የአሁኑ ኛ ተጠሪ ቅር በመሰኘት የሰበር አቤቱታቸውን ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አቅርበው የአሁኑ አመልካች አቤቱታ ተቀባይነት ሲያጣ የኛ ተጠሪ አቤቱታ ግን ተቀባይነት አግኝቶ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በሁዋላ ኛ ተጠሪ ድርጊቱን መፈፀሙ የተረጋገጠበት ቢሆንም ድርጊቱ ሊሸፈን የሚገባው በአቃቤ ሕግ በኩል ተጠቅሶ በቀረበው ድንጋጌ ሳይሆን ተራ የሰው ግድያ ወንጀል በሚያስጠይቅበት ድንጋጌ ነው ተብሎ ድንጋጌው ዝቅ ተደርጎለት የጥፋተኝነት ውሳኔ ከተሰጠ በሁዋላ ቅጣቱም አስራ ስድስት አመት እንዲሆን ተድርጎ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ተሻሸሉ ተወስኗልየሰበር አቤቱታው የቀረበውም በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ለማስለወጥ ነው አመልካች በሰመቁጥር በሆነው የሰበር አቤቱታውን ያቀረበው በኛ ተጠሪ ላይ በስር ፍርድ ቤት የተጣለው ቅጣት ተገቢነት የለውምከኛ እስከ ኛ ተራ የተጠቀሱት ተጠሪዎችም ከክሱ በነጻ መሰናበታቸው ያላግባብ ነው በሚል ሲሆን በሰመቁጥር የቀረበው የሰበር አቤቱታ ይዘትም ደግሞ ኛ ተጠሪ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ድርጊቱ በወመሕግ አንቀጽ የሚሸፈን ነው ተብሎ የተሠጠው የሕግ ትርጉም ያላግባብ ነው በሚል ነው። በመግደል ሙከራ የነበረ በመሆኑ ይፄ ጉዳይ ከዚሁ አኳያ ታይቶ መፍትሔ ማግኘት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል በመጀመሪያ ደረጃ አመልካች በተከሰሱበት የወንጀል ድርጊት ስላልተረጋገጠብኝ በነጻ ልሰናበት ይገባኛል በማለት የተከራከረውን በተመለከተ በዚህ ጉዳይ ላይ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠውን የጥፋተኝነት ውሣኔ እና ቅጣት ያንሣል በማለት ይግባኝ ያለው ከሣሽ ዐቃቤ ህግ በመሆኑ በዚህ ነጥብ ላይ አመልካች ያቀረበው ቅሬታ ተቀባይነት ያለው ሆኖ አልተገኘም ምክንያቱም በከፍተኛው ፍርድ ቤት የጥፋተኝነት ውሣኔ ላይ አመልካች ይግባኝ ስለማቅረቡ የሚያመለክት ነገር የለም በሁለተኛ ደረጃ የጥፋተኝነት ውሣኔ የተሰጠበትን አንቀጽ በተመለከተ የከፍተኛው ፍርድ ቤት በዐቃቤ ህጉ ክስ ውስጥ የተመለከተውን የወመሕቁ እና ሀ ወደ ወመሕቁ ሀ ለ የቀየረው እውነት ለመግደል ሃሳብ ቢኖረው ደጋግሞ በመውጋት ዛሳቡን ከግቡ ለማድረስ ይችል ነበር በሚል ሲሆን የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በበኩሉ አመልካች ጥፋተኛ መሆን ያለበት በወመሕቁ እና ስር መሆን አለበት ወደሚል መደምደሚያ የደረሰው አመልካች በያዘው ሣንጃ የተበዳይ አንገት ላይ ለመውጋት የሰነዘረ መሆኑና ተበዳይ በድንገት ዞር በማለቱ ጉንጩ ላይ በመውጋት ከወጋ በላ ደግሞ ሣንጃውን ነቅነቅ በማድረግ ባጠቃላይ ስምንት ጥርሶቹን ያረገፈ በመሆኑ እና መጀመሪያ እአእንደሰነዘረው አንገቱን ቢወጋ ኖሮ የተበዳይ በህይወት የመትረፍ አጋጣሚ ጠባብ የነበረ መሆኑ ስለመረጋገጡ በማስረዳት መሆኑን ከመዝገቡ መረዳት ይቻላል ይሄንን የይግባኝ ሰሚ ችሎት መደምደሚያ ከወንጀለኛ መቅጫ ህግ አንቀጽ ሁለተኛ ምዕራፍ ጋር ስናመዛዝን ወንጀሉ እንደተጀመረ የሚቆጠረው የተደረገው ተግባር በማያጠራጥር ሁኔታና በቀጥታ ወንጀሉን ለመፈጸም ወደ ታሰበበት ግብ ለማድረስ የተደረገ በሆነበት ጊዜ ነው ይላል በአርግጥም አመልካች ቀድሞ አስቦ ሣንጃውን በሰነዘረው መሠረት ተበዳይ ዞር ባይልና በቀጥታ አንገቱን ቢያገኘውና ቢወጋው ኖሮ ሞትን ሊያስከትል እንደሚችል መገመት አያስቸግርም አንገት ላይ በሣንጃ መውጋት ደግሞ በኢፌዲሪ የወመሕአንቀጽ ሁለተኛ ምዕራፍ ላይ እንደተመለከተው በነገሮች የታወቀ ወይም የተለመደ ሂደት ዘ ከ ከዐከዝሟ ርህ ከ ሞትን ሊያስከትል የሚችል በመሆኑ በውጤቱና ምክንያቱ መካከል ቀጥተኛ ግንኙነት አለ የሚያሰኝ ነው ባጠቃላይ ከላይ የተመለከቱትንና ሌሎችንም የድርጊቱን አፈጻጸም ሂደቶች ከግምት በማስገባት የይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት አመልካች ጥፋተኛ መባል ያለበት በመግደል ሙከራ ስር ነው በማለት በወመሕቁ እና ስር ጥፋተኛ ማድረጉ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ሆኖ አላገኘነውም የተላለፈበት ቅጣትም ከወንጀሉ አፈጻጸም እና ጥፋተኛ ከተባለበት አንቀጽ አኳያ ሲታይ በተመሣሣይ መልኩ መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ አላገኘነውም በመሆኑም ቀጥሎ የተመለከተውን ውሣኔ ሰጥተናል ውሃኔ የደብብሕብሔክ መንግስት ጠቅላይ ፍቤት የሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት እና የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጡት ውሣኔ ወመሥሥሕግቁ ለ መሠረት ጸንቷል ለአመልካች የውሣኔው ግልባጭ በሀዋሳ ማረሚያ ቤት በኩል ይድረሰው መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት እከ ፍታብሔር ሥነ ሥርዓት የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞችፁ ተገኔ ጌታነህ ሐጐስ ወልዱ ብርሃኑ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች አቶ ውጅራ ንዳ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ታደሰ መኮንን ጠበቃ ይመኑ ገፃድቅ ቀረቡ አዲስ ዘመን የመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር ሊቀመንበር ኪሮስ አምደየሱስ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤትና የከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት በመሆኑ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ስላመለከቱ ነው ክርክሩ በመጀመሪያ የታየው በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሲሆን አመልካች ተከሳሽ አንደኛ ተጠሪ ከሳሽ በመሆኑን ተከራክረዋል አንደኛ ተጠሪ በሥር ተከሳሽ የሆኑት አመልካች እኔ በሊቀመንበርነት የምመራው አዲስ ዘመን የመኖሪያ ቤት የህብረት ሥራ ማህበር አለ በማለት ብር ሀያ ሺህ ብር ተቀብለው በመውሰድ በልጽገውበታል ተከሳሹ አመልካች ማስጠንቀቂያ ብጽፍላቸውም መልስ አልሰጡኝም ስለሆነም ከአኔ የወሰዱትን ብር ሀያ ሺህ ብር ከነወለዱ እንዲከፍሉ በማለት ክስ አቅርቧል አመልካች ገንዘቡን ለአኔ በግሌ አልሰጠኝም ገንዘቡን የከፈለው ለቤት ሥራ ማህበር ሲሆን ገንዘቡን ለማህበሩ የከፈለ ስለመሆኑ ደረሰኝ ተሰጥቷል እኔ ገንዘብ የተቀበልኩት በወቅቱ የማህበሩ ገንዘብ ያዥ በመሆኔ ነው ስለዚህ ክሱ ውድቅ ይደረግልኝ በማለት ተከራክረዋል የሥር ፍርድ ቤት ማህበሩ ህጋዊ ሰውነት ያለው ስለመሆኑ በቂ ማስረጃ አልቀረበም በማለት አመልካች ብር ሀያ ሺህ ብር ከግንቦት ቀን ዓም ጀምሮ ከሚታሰብ ወለድ ጋር ይክፈሉ በማለት ውሣኔ ሰጥቷል አመልካች አንደኛ ተጠሪን በአንደኛ መልስ ሰጭነት ሁለተኛ ተጠሪን በሁለተኛ መልስ ሰጭነት ስማቸውን በመጥቀስ ይግባኝ ለከፍተኛው ፍርድ ቤት አቅርበዋል የከፍተኛው ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የሰጠውን ውሳኔ አጽንቶታል አመልካች ይህንን ውሣኔ በመቃወም ባቀረቡት የሰበር አቤቱታ ገንዘቡን እኔ በግለሰብነቴ ሣይሆን የማህበሩ ገንዘብ ያዥ ስለሆንኩ የተቀበልኩት መሆኑን ማስረጃ በማቅረብ ተከራክሬአለሁ ከዚህ በተጨማሪ ሁለተኛው ተጠሪ በክርክሩ ጣልቃ ለመግባት ጠይቆ ገንዘቡ ለማህበሩ ገቢ መሆኑንና ገንዘቡ እኔን የማይመለከተኝ መሆኑን በጽሑፍ መልስ ሰጥቷል ይህንን ሁሉ በማለፍ የበታች ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሳኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት አለበት በማለት አመልክተዋል ተጠሪ በበኩሉ ሁለተኛው ተጠሪ አለኝ የሚለውን የሰነድ ማስረጃ በማያያዝ በክርክሩ ጣልቃ ገብ ተከራካሪ ሆኖ እንዲገባ ያመለከተ ቢሆንም የሥር ፍርድ ቤት ማህበሩ ህጋዊ ህልውና የሌለው መሆኑን በማረጋገጥ ጥያቄውን ሣይቀበለው ቀርቷል ስለዚህ አመልካች ያቀረበው አቤቱታ የህግ ድጋፍ የለውም በማለት መልስ ሰጥተዋል አመልካች የመልስ መልስ አቅርበዋል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን አኛም መዝገቡን መርምረናል መዝገቡን እንደመረመርነው አንደኛ ተጠሪ ለአመልካች ብር ሀያ ሺህ ብር የከፈለ መሆኑን ለማስረዳት የቀረበው በአዲስ ዘመን የመኖሪያ ቤት የህብረት ሥራ ማህበር ሥም የታተመ የገንዘብ መሠብሰቢያ ደረሰኝ ነው ከዚህ በተጨማሪ ማህበሩ የራሱ የሆነ ማህደር ያለው ስለመሆኑ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ቡራዩ አስተዳደር ማዘጋጃ ቤትና የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ማህበራዊ ማደራጃና ማስፋፊያ መምሪያ የፃፋቸው ደብዳቤዎች ያስረዳሉ ከዚህ በተጨማሪ ሁለተኛ ተጠሪ ገንዘቡ የተከፈለው መሆኑንና ክርክሩ አመልካችን ሳይሆን በቀጥታ አሱን የሚመለከተው መሆኑን ገልፆ በሥር ፍርድ ቤት ታህሣሥ ቀን ዓም ያመለከተ መሆኑን የሥር ፍርድ ቤትን መዝገብ በማስቀረብ ለመገንዘብ ችለናል የሥር ፍርድ ቤት ሁለተኛው ተጠሪ የከሳሽን የአንደኛ ተጠሪን ክስና ማስረጃ ወስደው መልስ እንዲያቀርቡና በክርክሩ ጣልቃ እንዲገቡ ከፈቀደ በኋላ ሁለተኛው ተጠሪ ጥር ቀን ዓም በነበረው ቀነ ቀጠሮ መልስ ይዘው ባለመቅረባቸው የሁለተኛ ተጠሪን ጣልቃ ገብነት በፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ እና በፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር መሠረት ሠርዥዋለሁ በማለት ትእዛዝ የሰጠ መሆኑን ችሎቱ አስቀርቦ የሥር ፍርድ ቤት መዝገብና አመልካች በበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ቅር በመሰኘት ካቀረቡት የሰበር አቤቱታ ተገንዝበናል በመሆኑም የሥር ፍርድ ቤት የተከተለው የክርክር አመራር ሥርዓትና በመጨረሻም ውሳኔ ሲሰጥ የደረሰበት መደምደሚያ ተገቢ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ጭብጥ በመመሥረት ጉዳዩን መርምረናል የሥር ፍርድ ቤት ሁለተኛ ተጠሪ ታህሣሥ ቀን ዓም ያቀረቡትን አቤቱታ በመቀበል በክርክሩ ጣልቃ እንዲገቡ ታህሳስ ቀን ዓም በዋለው ችሎት ትእዛዝ ሰጥቷል ሁለተኛ ተጠሪ ያቀረቡት የጣልቃ ገብነት አቤቱታ አመልካች ገንዘቡን የተቀበለው የማህበሩ ገንዘብ ያዥ በመሆኑና ማህበሩም ገንዘቡ ገቢ የተደረገለት በመሆኑ ከሳሽ ሁለተኛ ተጠሪ ስለማህበር አባልነትና ተመላሽ ገንዘብ መክሰስም ሆነ መከራከር ካለበት ከማህበሩ ጋር መሆን አለበት የሚል ይዘት ያለው ነው የሥር ፍርድ ቤት ሁለተኛ ተጠሪ ለአንደኛ ተጠሪ በሥር ከሳሽ ክስና ማስረጃ ይዘው እንዲቀርቡ በተቀጠረበት ቀን ካልቀረቡ የሁለተኛ ተጠሪን መልስ የመስጠት መብት በማለፍ ውሣኔ መስጠት ሲገባው ህጋዊ ህልውና አለህ በክርክሩ ጣልቃ አንድትገባ ተፈቅዷል ያለውን አካል ከክርክር ውጭ እንዲሆን የሰጠው ትአዛዝ የአመልካችን መብት የሚያጣብብና አንድ በክርክር ተካፋይ የሆነ ሰው መልሱንና ማስረጃውን ባያቀርብ ፍርድ ቤቱ በሌለበት ክርክሩን ሰምቶ የሚወሰን መሆኑ በፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር የተደነገገውን የሚጥስና የክርክር አመራር ጉድለት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል ከዚህ በተጨማሪ ሁለተኛ ተጠሪ ሕጋዊ ህልውና እንዳለውና በክርክር ጣልቃ መግባት አንደሚችል የሥር ፍርድ ቤት ትእዛዛ ከሰጠ በኋላ ሁለተኛው ተጠሪ ህጋዊ ህልውና እንደሌለውና አንደኛ ተጠሪ በማህበሩ ስም የታተመ ደረሰኝ ተቀብሎ ለከፈለው ብር ሀያ ሺህ ብር አመልካች በግሉ ተጠያቂነት አለበት በማለት መጋቢት ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ ፍርድ ቤቱ የማህበሩ ህጋዊ ሰውነት ያለው ስለመሆኑ ታህሳስ ቀን ዓም ከሰጠው ትእዛዝ ጋር የሚቃረንና መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ውሳኔ ነው በማለት ወስነናል ውሳኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ ተሽራል የፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት አመልካች ሁለተኛ ተጠሪና በአንደኛ ተጠሪ መካከል የቀረበውንና የሚቀርበውን ክርክርና ማስረጃ መርምሮ ውሳኔ እንዲሰጥበት ጉዳዩን በፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር መሠረት መልሰን ልከንለታል ከሥር ፍርድ ቤት የመጣው መዝገብ ይመለስ በዚህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፀመ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሓጐስ ወልዱ ብርፃነ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካቾችፁ አቶ ምናሴ ኢትሶ ጠበቃ አሰፋ ንጉሴ ጋር ቀረቡ ወሮ ሸዋዬ በዳሶ ጠበቃ አሰፋ ንጉሴ ጋር ቀረቡ ተጠሪ ወሮ ፋንታዬ ተረፈ ጠጌታቸው እንግዳ ጋር ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ በዚህ መዝገብ የቀረበው ጉዳይ አመልካቾች ተጠሪ ላይ ያቀረቡት ክስ ያላአግባብ የፍርድ ባለመብት የሆኑበት ቤት ይለቀቅልኝ ክስ በሥር ፍቤቶች ተቀባይነት ባለማገኘቱ ነው በሥር ፍቤት አመልካቾች ከሳሾች ነበሩ የክሱ ምክንያትም ባልና ሚስት የሆኑት የሥር ተከሳሾች በቤቱ ላይ መብት ሳይኖራቸው የባልና ሚስት ንብረት በማስመሰል በፍርድ አፈፃፀም የተረከቡትን ቤት እንዲያስረክቡ እንዲመልሱ ይወሰንልን የሚል ነበር የአሁኗ ተጠሪ ሥር ፍቤት ኛ ተከሳሽ ሆነው የሰጡት መልስ ቤቱ በጋብቻ ውስጥ የተፈራ መሆኑ ተረጋግጦ በመቁ በ ዓም በተሰጠ ውሳኔ በክፍፍል ያገኙት ንብረት መሆኑን ገልፀው የከሳሾች ጥያቄ በፍብሕግ ቁጥር መሰረት በይርጋ ቀሪ ሊባል ይገባል የሚል ነው ጉዳዩን የተመለከተው የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ተከሳሾች ቤቱን የያዙት በፍርድ ስለመሆኑ ከሳሾች ያመኑት ጉዳይ ስለመሆኑ ጠቅሶ በሐሰት ማስረጃ ያገኙት ነው የሚሉ ከሆነ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ከሚጠይቁ በስተቀር ክስ ለማቅረብ አይችሉም በሚል ጥያቄያቸውን ሳይቀበል ቀርቷል ይግባኝ የቀረበለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ግራ ቀኙን አስቀርቦ ካከራከረ በኋላ የሥር ፍቤት የፍብሥሥሕግ ቁጥር ን በመጥቀስ በውሳኔው ያመለከተውን የከሣሽ መብት ለተያዘው ጉዳይ አግባብነት እንደሌለው ተችቶ ከሳሾች መብታቸውን በፍብሥሥሕቁጥር ከሚጠይቁ በስተቀር አዲስ ክስ ማቅረብ አይችሉም በማለት የሥር ፍቤትን ውሳኔ ምክንያት በመለወጥ አጽንቷል አመልካቾች ለዚህ ሰበር ችሎት አቤቱታ ያቀረቡት በዚሁ ላይ ነው የአመልካቾች የሰበር አቤቱታ ይዘት ባጭሩ የቤት ቁጥር የባልና ሚስት ሐብት ነው ተብሎ እንዲከፋፈሉ በመቁ ውሳኔ መስጠቱን እንዳወቁ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት አቤቱታ አቅርበው ውሳኔ ከተፈፀመ በኋላ የቀረበ ነው በሚል ውድቅ የተደረገባቸው መሆኑን ጠቅሰው አዲስ ክስ የቀረበው በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ስለመሆኑ ገልፀው የሥር ፍቤቶች ፍትህ የማግኘት መብታቸውን በሚጐዳ ሁኔታ የሰጡት ውሳኔ አንዲታረም ጠይቀዋል የሰበር ችሎቱም አቤቱታቸውን መርምሮ የሥር ፍቤቶች የፍብሥሥሕግ ቁጥር እና ጠቅሰው የሰጡት ውሳኔ በአግባቡ ስለመሆኑ ለመመርመር ተጠሪ መልስ እንዲሰጡ አዝዛል የተጠሪ ጠበቃ ሚያዝያ ቀን ዓም የተፃፈ መልስ አቅርቧል በይዘቱም የሥር ፍቤቶች የአመልካቾችን የዳኝነት ጥያቄ ቀደም ሲል በፍብሥሥሕግ ቀጥር መሰረት ውድቅ መደረጉን ተገንዝበው መወስናቸው በአግባቡ ነው በማለት ተከራክሯል የጉዳዩ አመጣጥ እና የግራ ቀኙ ክርክር ይዘት ከፍ ሲል በአጭሩ የተመለከተው ነው አኛም ጉዳዩን ከተያዘው ጭብጥ አንፃር ከሕጉ አገናዝበን መርምረናል ከመዝገቡ መረዳት እንደተቻለው የአሁኑ ተጠሪ እና ባለቴቷ መካከል የነበረ ጋብቻ በፍች እንዲፈርስ መወሰኑን ተከትሎ የንብረት ክፍፍል ክርክር ተደርጐ በተሰጠ ውሳኔ መሰረት በኮልፌ ቀራንዮ ክከተማ ቀበሌ የቤቁ አዲስ የሆነ በ ካሜ ቦታ ላይ ያለ ቤት ተጠሪዋ በፍርድ አፈፃፀም የተረከበች መሆኑን ተከትሎ ይህ ቤት የባልና ሚስቱ ሳይሆን የአመልካቾች ነው ሲሉ አመልካቾች ክስ ማቅረባቸው ተመልክቷል ጉዳዩን በመጀመሪያ የተመለከተው ፍቤት ተጠሪና ባለቤቷ በሐሰተኛ ማስረጃ ቤቱን አገኙ የሚሉ ከሆነ የከሳሾች አመልካቾች ጥያቂ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ሊታይ የሚገባ እንጂ አዲስ ክስ መቅረብ አይችልም የሚል ድምዳሜ ላይ ደርሷል በመሰረቱ የከፍተኛው ፍቤት ይህ የሥነ ሥርአት ሕጉ ድንጋጌ ተከራካሪ በነበሩ ወገኖች መካከል እንጂ ሦስተኛ ወገን ሊጠቀምበት እንደማይችል ጠቅሷል በዚህ ረገድ የኛው ፍቤት የውሳኔው ምክንያት ተገቢነት ያለው እንደሆነም መገንዘብ ይቻላል ነገር ግን አመልካቾች አዲስ ክስ ከማቅረባቸው በፊት በፍብሥሥሕቁ መሰረት በዋናው መዝገብ ላይ አቤቱታ አቅርበው ውሳኔው ከተፈፀመ በኋላ የቀረበ ጥያቄ ነው ተብሎ ውድቅ የተደረገባቸው መሆኑ በግልጽ ተጠቅሶ አያለ ከፍተኛው ፍቤት መልሶ በፍብሥሥሕግ ቁጥር መሰረት መብታቸውን ማስከበር ይችላሉ ያለው እርስ በርሱ የሚጋጭ አቋም መሆኑን ያመለክታል በአንድ ንብረት ላይ መብት አለኝበክርክሩ ሂደት አልተካተትኩም በሚል ምክንያት መብቴ ተነክቷል የሚል ወገን መብቱን ሊያስከብር የሚችልበትን ሥርአት ሕጉ በየደረጃው ዘርግቷል ለዚህም ተጠቃሽ የሚሆኑት ውሳኔው ከመፈጸሙ በፊት ከሆነ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረትውሳኔው በአፈፃፀም ሂደት ላይ ሆኖ ንብረቱ ያለአግባብ ተይዞብኛል የሚል ወገን በፍብሥሥሕግ ቁጥር መሰረት መብቱን ማስከበር የሚችልበት አግባብ ተደንግጓል ከዚህ ባለፈ በንብረቱ ላይ የተሻለ መብት አለኝ የሚል ወገን በፍብሥሥሕግ አንቀጽ አልያም አንደነገሩ ሁኔታ በፍብሥሥሕአንቀጽ መሰረት ክስ መሥርቶ መብቱን ማረጋገጥ አንደሚችል ተመልክቶ እናገኛለን ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስ አመልካቾች ጥያቄ ያቀረቡበት ንብረት በፍርድ ለኛ ተጠሪ የተላለፈ ስለመሆኑ በክርክር ሂደት የተረጋገጠ ጉዳይ ነው አመልካቾች ይህ ንብረት የባልና ሚስቱ ሳይሆን የአመልካቾች ነው ሲሉ ያቀረቡት ክስ በፍብሥሥሕግ ቁጥር በተደነገገው አግባብ ሊስተናገድ የሚችል ስለመሆኑ መረዳት ተችሏል የግራ ቀኙ ክርክር እንደማናቸውም ጉዳዮች በማስረጃ ተጣርቶ ውሳኔ ሊይገኝ የሚገባው እንደሆነ ግልጽ ነው ስለሆነም አመልካቾች በንብረቱ ላይ ያላቸውን መብት ለማረጋገጥ ያቀረቡትን ክስ የሥር ፍቤቶች የፍብሥሥሕግ ቁጥር እና ን በመጥቀስ ውድቅ ማድረጋቸው ለጉዳዩ አግባብነት የሌለው እና የጉዳዩን ደረጃ እና የቀረበውን የዳኝነት ጥያቄ ያላገናዘበ በመሆኑ ሊታረም የሚገባው ሆኖ ተገኝቷል ውሣኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመቁ በ የሰጠው ፍርድ እና የፌከፍቤት በመቁ ጥቅምት ቀን ዓም የሰጠው ፍርድ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሽራል የአመልካቾች የዳኝነት ጥያቄን ተቀብሉ የግራ ቀኙን ክርክር እና ማስረጃ መርምሮ ተገቢውን ውሳኔ እንዲሰጥበት ብለን በፍብሥሥሕቁ ሥ መሰረት መዝገቡን ለፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት መልሰናል ይፃፍ ግራ ቀኙ የዚህን ፍቤት ወጪና ኪሣራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ይመለስ ይፃፍ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሓጎስ ወልዱ ብርሃኑ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካችፁ አቶ ገብሩ ኮሬ ጠበቃ ወልደስላሴ ብርቱ ተጠሪ አቶ አመዲዮ ፌዴሬቼ ከጠበቃ መስፍን ጌታቸው ጋር ቀርበዋል መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ በውሉ መሠረት የግልግል ዳኛ ጉዳዩን እንዲመለከት ይወሰን ዘንድ ለፍርድ ቤት ጥያቄ ቀርቦ በፍርድ ቤት ውሳኔ መሠረት ጉባኤው ተቋቁሞ ጉዳዩን ማየት ከጀመረ በኋላ ጉባኤው የአባላቱን አበል በተመለከተ ትዕዛዝ ሲሰጥ በአበሉ መጠን ቅሬታ ያለው ወገን ሊከተለው የሚገባውን ሥነ ሥርዓት የሚመለከት ነው ጉዳዩ በግልግል ጉባኤ አንዲታይና ጉባኤው እንዲቋቋም ለፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት አቤቱታ ያቀረቡት ያሁኑ ተጠሪ ሲሆን ፍቤቱም ግራ ቀኙን ከአከራከረ በኋላ የሽምግልና ዳኛ እንዲሾም ብይን ሰጥቷል በዚህም መሠረት ፍቤቱ አንድ ሰብሳቢ ዳኛ ግራ ቀኙ ደግሞ አንድ አንድ የሽምግልና ዳኛ መርጠዋል በፍርድ ቤቱ የተሾሙት ሰብሳቢ ዳኛ በግራ ቀኙ ከተሾሙት ዳኞች ጋር በመሆን ስራ ከመጀመራቸው በፊት ስለአበል ክፍያ አተማመን ይረዳቸው ዘንድ የግራ ቀኙ የጽሑፍ ክርክር እንዲቀርብ አድርገዋል ከዚህም የሽምግልና ጉባኤ አባላት አበል ብር ስልሳ ሺህ ብር እንዲሆንና ግማሹ ቅድሚያ እንዲከፈል ለግራ ቀኙ ተከራካሪ ወገኖች ተገልጾላቸዋል ተጠሪ ይህ ሲገለጽላቸው አበሉ ከአቅም በላይ የሆነባቸው መሆኑን ገልፀው ቀነ ቀጠሮ በጉባኤ ከተሰጣቸው በጊላ አባላቱ ጉዳዩን ለማየት የማይችሉ መሆኑንና የተጠሪን በቀነ ቀጠሮ አለመቅረብ በመጥቀስ መዝገቡን ዘግተዋል ከዚህ በኋላ ተጠሪ ሌላ የሽምግልና ጉባኤ እንዲቋቋምላቸው እንዲሾምላቸው እና የተዘጋው መዝገብ እንዲንቀሳቀስላቸው ለስር ፍቤት አቤቱታ አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በላ ፍቤቱም የግልግል ጉባኤው አበሉ ቀድሞ ካልተወሰነ ራሱ መወሰን እንደሚችል ይህም በስራ ሒደት እንደተሰጠ ትዕዛዝ አንደሚቀቆጠር በትዕዛዙ ቅሬታ ያለው ወገን ማሳረም የሚችለው በይግባኝ እንጂ ሌላ ጉባኤ እንዲቋቋም በማድረግ አለመሆኑንና ተጠሪ እንዲከፈል ትዕዛዝ የተሰጠበትን የጉባኤ አባላት አበል በመክፈል መዝገቡን ከማንቀሳቀሳቸው ውጭ ሌላ የግልግል ዳኛ እንዲተካ ጥያቄ ማቅረብ የለባቸውም በሚል ምክንያት የፍብሥሥሕቁጥር እና ድንጋጌዎችን በዋቢነት በመጥቀስ ተጠሪ ሌላ ዳኛ ተተክቶ መዝገቡ ይንቀሳቀስልኝ ሲሉ ያቀረቡትን አቤቱታ ውድቅ አድርጎታል በዚህ ብይን ተጠሪ ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በዋላ የስር ፍቤት ብይን ተሽሮ የስር ፍቤት ግራ ቀኙን አነጋግሮ ምትክ የሽምግልና ዳኝነት ጉባኤ እንዲያቋቁም በሚል ተወስኗል በዚህ ውሳኔ የአሁኑ አመልካች ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ጠቅላይ ፍቤት ቢያቀርቡም ይግባኛቸው በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ተሰርዞባቸዋል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች ጠበቃ የካቲት ቀን ዓም በፃፉት ሶስት ገጽ የሰበር አቤቱታ በጉዳዩ ላይ በተሰጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ የሽምግልና ጉባኤ አበል በመደበኛ ፍርድ ቤቶች ክስ ለማቅረብ ከሚጠየቀው የዳኝነት ገንዘብ የተለየ ነው በግልግል ዳኝነት ጉባኤ የተከፈተው መዝገብ የተዘጋው በአበል ያለመክፈል ብቻ አይደለም የሚሉትን ምክንያቶች ዘርዝረው ውሳኔው መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ነው በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም የሽምግልና ጉባኤው የአበል መጠንን አስመልክቶ የሰጠው ትዕዛዝ በስራ ሒደት እንደተሰጠ ውሳኔ ስለማይቆጠር ተጠሪ ይግባኝ ማለት አያስፈልጋቸውም የመባሉን አግባብነት ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ አንዲቀርብ ተደርጓል በዚህም መሰረት የተጠሪ ጠበቃ ቀርበው ሐምሌ ቀን ዓም በተፃፈ ገጽ ማመልከቻ መልሳቸውን ሰጥተዋል የአመልካች ጠበቃ በ ዓም በተፃፈ ማመልከቻ የመልስ መልስ ሰጥተዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን ለሰበር ችሎቱ ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር ብቻ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል በመሠረቱ የግልግል ዳኝነት የሚቋቋምበት አይነተኛ ዓላማ ተከራካሪዎቹ ወገኖች ወደ መደበኛ ፍርድ ቤት በመሄድ የሚያጠፉትን ጊዜና ገንዘብ ለማስቀረት መሆኑ የሚታመን ነው ጉባኤው የሚቋቋመውም በተከራካሪ ወገኖች ስምምነት ሲሆን ተከራካሪዎቹ ባላቸው የመዋዋል ነፃነት ጉዳያቸውን ከፍርድ ቤት ውጪ በግልግል ዳኝነት ለመጨረስ የሚስማሙት ሁኔታ መኖሩ በራሳቸው ፍላጎትና ምርጫ የተቋቋመው ጉባኤ ጉዳያቸውን በተገቢው ጊዜና በአነስተኛ ወጪ ለመወሰን ይችላል የሚል አምነት ኑራቸው ነው ተብሎ ይታሰባል በሕጉ አግባብ በተደረገ የግልግል ስምምነት መሠረት የግራ ቀኙ ጉዳይ ክርክር የግልግል ዳኛ መመልከት ከጀመረ በኋላ ሊከተል የሚገባው ሥነ ሥርዓትን በተመለከተ በፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕጉ መሠረት ስለመሆኑ የፍህቁጥር ድንጋጌ ያሳያል የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ ሲታይ ደግሞ የግልግል ዳኛ ክርክሩን መምራት ያለበት በተቻለ መጠን የመደበኛ ዳኝነት አካሄድን ተከትሎ መሆኑን ያስገነዝባል የዚህ ድንጋጌ መንፈስ የግልግል ዳኝነት አካፄድ የመደበኛ ፍቤት የዳኝነት አካፄድን መከተል ያለበት ቢሆንም እንደመደበኛ ፍቤት የዳኝነት አካሄድ የጠበቀ ወይም ሁል ጊዜ ጥብቅ የሙግት ሥርዓትን ተከትሎ ሊሆን የማይገባ መሆኑን ነው በሌላ በኩል የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ ሲታይ የግልግል ጉባኤ ጉዳዩን ለማየት ሊከፈል የሚገባውን የገንዘብ መጠን በተመለከተ ተገቢ ነው ብሎ ያመነበትን ያህል መወሰን የሚችል መሆኑን ያሳያል ጉባኤው ይህንን አይነት ትዕዛዝ ጉዳዩ መታየት ከመጀመሩ በፊት ወይም በኋላ ሊሰጥ የሚችል መሆኑን ድንጋጌው ያስገነዝባል ሊነሳ የሚችለው ጥያቄ ጉባኤው ተከራካሪ ወገኖች የማይሰማሙበትን የአበል መጠን እንዲከፍልሉ የሚል ትዕዛዝ ቢሰጥ በትዕዛዙ ላይ ተቃውሞ ያለው ተካራካሪ ወገን ያለው መፍትሔ ምንድን ነው። የሚል ነው ከመዝገቡ እንደሚታየው ተጠሪ ክስ የመሠረተው ብር ግምት ያለው ባህር ዛፍ ቆርጣ ስለወሰደችብኝ ገንዘቡን ትከፍለኝ ዘንድ ይወሰንልኝ በማለት ነው አመልካች ለክሱ በሰጠችው መልስ ክሱን በመካድ የተከራከረች ሲሆን ፍቤቱም የአመልካችን ክርክር በመቀበል የተጠሪን ክስ ውድቅ አድርጓአል በሌላ በኩል ደግሞ ተጠሪ ውሣኔውን በመቃወም ይግባኙን ለሚሰማው የበላይ ፍቤት ይግባኝ በማቅረቡ ክርክሩ በድጋሚ ተሰምቶአል በመጨረሻም ፍቤቱ ለክሱ ምክንያት የሆነው ባህርዛፍ ስለመቆረጡ በማስረጃ አልተረጋገጠም በሚል ምክንያት አመልካች ክስ የቀረበበትን ገንዘብ አትከፍልም በማለት በአንድ በኩል ሲወስን በሌላ በኩል ደግሞ ተጠሪ ለዳኝነት የከፈለውን ብር አመልካች ትተካለት ብሎአል የሰበር አቤቱታው የቀረበው በዚህ ላይ ነው በበኩላችንም አመልካች ግንቦት ቀን ዓም በጻፈችው ማመልከቻ ያቀረበችውን አቤቱታ መሠረት በማድረግ ተጠሪን አስቀርበን ክርክሩን ሰምተናል በመቀጠልም ግራቀኝ ወገኖች ያሰሙትን ክርክር በጭብጥነት ከተያዘው ነጥብ አቤቱታው ከቀረበበት ውሣኔ እና ከሕጉ ጋር አገናዝበን ተመልክተናል እንደምንመለከተው ተጠሪ በአመልካች ላይ የመሠረተው ክስ ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ ባየው ፍቤትም ሆነ በይግባኝ ሰሚው ፍቤት ተቀባይነትን አላገኘም ክሱ ሙሉ በሙሉ ውድቅ በመደረጉም በክሱ የተመለከተውን ብር አመልካች ልትከፍልህ አይገባም ተብሎ ተወስኖአል ለዳኝነት ተከፈለ የተባለው ብር ሊከፈል የቻለው በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት ነው በሥነ ሥርዓት ሕጉ በተለየ ሁኔታ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ክሶች ሁሉ ዳኝነት ሊከፈልባቸው እንደሚገባ በተጠቀሰው ቁጥር አመልክቶአል ከዚህም መገንዘብ የቻልነው የዳኝነት ገንዘብ የመክፈል ግዴታ የከሣሹ ወገን አንደሆነ ነው በእርግጥ በክርክር ወቅት ወይም ክርክሩን ለማካሄድ የሚወጡ ወጪዎች ስለወጪና ኪሣራ በሚመለከት በተደነገገው በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕጉ በስምንተኛው መጽሐፍ ሥር ከተመለከቱት ድንጋጌዎች አንፃር እየታዩ በየትኛው ተከራካሪ ወገን እንደሚሸፈኑ በፍቤቱ ውሣኔ የሚሰጥበት ሁኔታ እንዳለ ይታወቃል በፍብሥሥህ ቁ እንደተመለከተው በሌላ አኳኋን በግልፅ ካልተደነገገ በቀር በክሱ ምክንያት የወጣውን ወጪና ኪሣራ የትኛው ወገን ሊከፍለው እንደሚገባ ፍቤቱ ተገቢ በመሰለው ሁኔታ ሊወሰን ይችላል በያዝነው ጉዳይ ተጠሪ ያለአግባብ በአመልካች ላይ ክስ መመስረቱ ተረጋግጦ ጥያቄው ውድቅ እንዲሆን ከመወሰኑ አልፎ በአመልካች በኩል የተፈጸመ ኪሣራ ሊያስከፍል የሚችል ድርጊት ጥፋት ስለመኖሩ በሥር ፍቤት ውሣኔ አልተመለከተም ይህ ከሆነ ደግሞ አመልካች ለተጠሪ ኪሣራ የምትከፍልበት የሕግ አግባብ አይኖርም ሕግ ሳይፈቅድ ረቺ የሆነውን ወገን ለተረቺ ኪሣራ እንዲከፍል መወሰን ደግሞ ሕጉን በተሳሳተ ሁኔታ መተረጎም ወይም መተግበር ነው በመሆኑም አቤቱታ የቀረበበት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ብለናል ውሃሣኔ በጋምቤላ ሕዝቦች ብክመጠቅላይ ፍርድ ቤት በ ዓም የተሰጠው ውሣኔ በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት ተሻሽሎአል አመልካች ለተጠሪ የዳኝነት ገንዘቡን እንድትተካ የምትገደድበት የሕግ ምክንያት የለም ብለናል ግራቀኙ ወገኖች ወጪና ኪሣራ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቶአል ይመለስ ዖሜፀነያ ይነምዕፖ ምቻ ፊረማ ፅፅያ ሰመቁ ታህሣሥ ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሐጐስ ወልዱ ብርፃነ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች አቶ ታከለ ባልቻ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ አዜብ ፀጋዬ አልቀረቡም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የሱማሌ ብሔራዊ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት የሰጠው ውሣኔ የህግ ስህተት ያለበት በመሆኑ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ስላመለከቱ ነው ክርክሩ በመጀመሪያ የታየው በጅጅጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነው የክርክሩ መነሻ ፅቃንና ሰውን በየብስ ለማጓጓዝ በተደረገ ውል ምክንያት ለደረሰ ጉዳት ሊከፈል የሚገባውን የካሣ መጠን የሚመለከት ነው በከፍተኛው ፍርድ ቤት ተጠሪ ከሳሽ አመልካች ተከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል ተጠሪ ለሥር ፍርድ ቤት የመለያ ቁጥሩ የሆነ ሻርኘ የፎቶና የፊልም ማባዥያ ማሽን ከሻርኘ ጀኔራል ትሬዲንግ ብር ዐዐዐዐዐሁለት መቶ ሺህ ብር ገዝቼ ንብረትነቱ የተከሳሽየአሁኑ አመልካች የሆነ የመለያ ቁጥሩ አይሱዙ መኪና እኔንና ዕቃውን ጅጅጋ እንዲያደርስ ተዋውለን ዕቃውን ጭኖ ወደ ጅጅጋ ስንጓዝ ሐምሌ ቀን ዓም ከአዋሽ አስር ኪሎ ሜትር ዕርቀት ከምትገኘው መድን ተብሎ ከሚጠራው መንደር አካባቢ መኪናው በመገልበጡ የፊልምና የፎቶ ማሽን ወድሟል ስለሆነም በአደጋው ብር ዐዐዐዐዐሁለት መቶ ሺህ ብር ማሽኑ በመውደሙ የደረሰብኝን ኪሣራ እንዲከፍል ይወሰንልኝ ከዚህ በተጨማሪ በአደጋው እግሬን የተሰበርኩ በመሆኑ ለደረሰብኝ ጉዳት ካሣ ብር ዐዐዐዐሥላሳ ሺህ ብር ለህክምና ያወጣሁትን ብር ዐዐዐዐአርባ ሺህ ብር እና በመታመሜ ምክንያት የቀረብኝን ገቢ ብር ዐዐዐዐሠላሳ ሺህ ብር በድምሩ ተከሣሽየአሁኑ አመልካች ብር ዐዐዐዐዐሥሦስት መቶ ሺህ ብር እንዲከፍለኝ በማለት ተጠሪ ክስ አቅርበዋል አመልካች በተከሣሽነት ቀርበው ማሽኑ እየሠራ ነው ከሣሽተጠሪ ለህክምና ብር ዐዐዐዐአርባ ሺህ ብር ያወጡ መሆኑን ያቀረቡት ማስረጃ የለም ማሽነ አዲስ ወይም ያገለገለ መሆነ አልተረጋገጠም የሚል ክርክር አቅርበዋል የከፍተኛ ፍርድ ቤት አመልካችና ተጠሪ ባደረጉት የፅቃና ሰው መጓጓዝ ውል መሠረት ከሳሽተጠሪ ማሽኑን ጭነው ወደ ጅጅጋ ሲሄዱ አደጋው የደረሰ መሆኑን ተከሳሹአመልካች ያመኑ መሆኑንና የሚያከራክረው መሠረታዊ ጭብጥ የካሣው መጠን መሆኑን በውሣኔው ከገለፀ በኋላ ቁጥሩ የሆነው ሻርኘ የፎቶና የፊልም ማባዥያ ማሽን ተጠሪ ብር ዐዐዐዐዐሁለት መቶ ሺህ ብር የገዙት መሆኑን የሚያረጋግጥና ማሽኑ የወደመ መሆኑን በመግለዕ ሻጩ ሻርኘ ጀኔራል ትሬዲንግ ማሽኑን ካየ በኋላ በፅሑፍ እንዳረጋገጠ በመጥቀስ ጉዳቱ በድንገተኛ አደጋ የደረሰ በመሆኑ አመልካች ለተጠሪ ብር ዐዐዐዐአንድ መቶ ሰማኒያ ሺህ ብር ይክፈል ለህክምና ለጉዳት ካሣና ተጠሪ ለቀረበት ገቢ ብር ዐዐፃምሣ አራት ሺህ ብር ተከሳሽ ለከሳሽ ይክፈል በማለት ወስኗል አመልካች በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ችሎት አቅርበዋል ይግባኝ ሰሚው ችሎት ሻርኘ ጄኔራል ትሬዲንግ ማሽኑን ከተረከበና ካየ በኋላ በማሽኑ ላይ የደረሰበት ጉዳት የለም ብለው በቃል ሲናገሩ ሰምተናል የሚል የአመልካችን ሁለት ምስክሮች ቃል ሰምቷል ከዚያ በኋላ አመልካች ማሽኑ ጉዳት አልደረሰበትም ስለዚህ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አመልካች ለተጠሪ ብር ዐዐዐዐአንድ መቶ ሰማኒያ ሺህ ብር እንድከፍል የሰጠው ውሣኔ አላግባብ ነው በማለት ውሣኔውን አሻሽሎ አመልካች ለተጠሪ ብር ዐዐዐፃያ አምስት ሺህ ብር ለህክምና ለደረሰባት ጉዳት ካሣ እንዲከፍል በማለት ወስኗል በዚህ ውሣኔ ተጠሪ ቅር በመሰኘት የሰበር አቤቱታ ለክልሉ ሰበር ችሎት አቅርበዋል የክልሉ ሰበር ችሎት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በላ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠውን ውሣኔ በመሻር የጅጅጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ አፅንቶታል አመልካች ሐምሌ ቀን ዐዐ ዓም በተዛፈ የሰበር አቤቱታ ተጠሪ የፎቶና የፊልም ማባዥያ ማሽኑ ብልሽት እንደደረሰበት የቀረቡት ማስረጃ ሀሰተኛ ማስረጃ መሆኑን የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቀርበው የምስክርነት ቃል በሰጡ ሁለት ምስክሮች አረጋግጫለሁ አደጋው የደረሰው ሹፌሩን ሽፍቶች ሊያስገድዱት መሀል መንገድ ውስጥ በመግባታቸውና ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት በመሆኑ ለደረሰው ጉዳት ፃዛላፊ ነህ መባሉ መሠረታዊ የህግ ስህተት አለበት የከፍተኛ ፍርድ ቤት ተጠሪ ላይ ለደረሰው ጉዳት የወሰነው የካሣ መጠን የንግድ ህግ ቁጥር ን የሚቃረን ሆኖ እያለ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት እንዳለ ማፅናቱ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት በመሆኑ በሰበር ታይቶ አንዲታረምልኝ በማለት አመልክተዋል ተጠሪ በበኩላቸው ማሽኑ የወደመ መሆኑ በፅሑፍ ከተገዛበት ድርጅት የተሰጠን ማስረጃ እያለ ስለ ማሽኑ ምንም አይነት ሙያ በሌላቸው ሁለት ምስክሮች ቃል አስተባብያለሁ በማለት ያቀረቡት ክርክር የህግ ድጋፍ የለውም አመልካች ለሥር ፍርድ ቤት የላነሱትን መከራከሪያ ከአቅም በላይ በሆነ ኃይል ነው አደጋው የደረሰው በማለት የቀረቡት ክርክር በህግ በኩል ተቀባይነት የሌለውና በማስረጃ ያልተረጋገጠ ነው የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የለበትም በማለት ሰኔ ዐ ቀን ዐዐ ዓም የተፃፈ መልስ አቅርበዋል አመልካች የካቲት ቀን ዐዐ ዓም የተፃፈ የመልስ መልስ አቅርበዋል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን አኛም አመልካች ለተጠሪ መክፈል ያለበት የካሣ መጠን አግባብነት ካላቸው የህግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ውሣኔ ለመስጠት ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው ተጠሪ ብር ዐዐዐዐዐሁለት መቶ ሺህ ብር ዋጋ ያለውን ሻርኘ የፎቶና የፊልም ማባዥያ ማሽን ከአዲስ አበባ ወደ ጅጅጋ ለማድረስ ዋጋ ከፍለው በአመልካች ንብረት በሆነው መኪና ላይ የጫኑ መሆኑና ንብረትነቱ የአመልካች የሆነው መኪና የመገልበጥ አደጋ የደረሰበት ስለመሆኑ አመልካችና ተጠሪ የማይካካዱበት ነጥብ ነው ይኸም አመልካች የተጠሪን ፅቃ በየብስ ትራንስፖርት በማጓጓዝ ከመድረሻው ሥፍራ ማለትም ጅጅጋ ከተማ ለማድረስ ተጠሪ በበኩላቸው የትራንስፖርት ግልጋሎት ክፍያ ለመክፈል ውል የነበራቸው መሆኑን የሚያረጋግጥ ነው አደጋው ከደረሰ በኋላ በአመልካች መኪና ላይ ተጭኖ የነበረውን ማሽን ተጠሪ ከገዙበት ሻርኘ ጄኔራል ትሬዲንግ ወስደው ለማሣየት በመስማማት የፎቶና የፊልም ማባዥያ ማሽኑን ለሻርኘ ጀኔራል ትሬዲን ወስደው ያስረከቡ መሆኑ በተጠሪም ሆነ በአመልካች በኩል በቀረበው ክርክር ተገልዷል የከፍተኛ ፍርድ ቤት አደጋው ስለደረሰበት ማሽን ዋጋ እና አጠቃላይ ባህሪይ በማሽኑ ላይ ስለደረሰው ጉዳይ የሚያውቀው ሻርኘ ጀኔራል ትሬዲንግ ማሽኑ በአደጋው ምክንያት በደረሰበት ጉዳት ሙሉ በሙሉ ከጥቅም ውጭ የወጣ መሆኑን በፅሑፍ የሰጠውን ማረጋገጫ በመቀበል አመልካች ለተጠሪ ብር ዐዕዐዐዐአንድ መቶ ሰማኒያ ሺህ እንዲከፍል ወስኗል የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ሻርኘ ጄኔራል ትሬዲንግ በማሽኑ ላይ ስለደረሰው ጉዳት ማሽኑን ከመረመረ በኋላ የሰጠው የሙያ አስተያየት ታዓማኒነት የለውም የሚል ከሆነ የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር በሚደነግገው መሠረት ስለማሽኑ ልዩ ዕውቀት ያለው ባለሙያ በመመደብ እንዲመረመር ማድረግ ይገባው ነበር የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ስለ ማሽኑ ዕውቀትና ክህሎት ያለው ድርጅት ማሽኑን ከአደጋው በኋላ መርምሮ በፅሑፍ የሰጠውን የሙያ ማረጋገጫ ማሽኑን ለሻርኘ ጄኔራል ትሬዲንግ ስናደርስ ማሽኑ ደህና ነው በማለት የድርጅቱ ሠራተኞች ሲናገሩ ሰምተናል የሚሉ ስለ ማሸኑ ልዩ ዕውቀትና ሙያ የሌላቸው ምስክሮች የሰጡትን የምስክርነት ቃል በመቀበል በሻርኘ ጄኔራል ትሬዲንግ በማሽኑ ላይ ስለደረሰው ጉዳት የቀረበውን የሙያ ማረጋገጫ ውድቅ ማድረጉ ልዩ ዕውቀትና ክህሎትን መሠረት በማድረግ አንድ ጉዳይ ተመርምሮ የተሰጠ የሙያ አስተያየትን ለማስተባበል የሚቻለው በጉዳዩ የተሻለ የሙያ ዕውቀትና ክህሎት ያለው ባለሙያ ጉዳዩን መርምሮ በሚያቀርበው የሙያ አስተያየት ነወ የሚለውን የማስረጃ ህግ መርህና የፍትሐብሄር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ድንጋጌ መሠረታዊ ይዘትና መንፈስና ዓላማ ጋር የማይጣጣም ሆኖ አግኝተነዋል ስለሆነም የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት የሙያ ምርመራ በማድረግ የቀረበን ማረጋገጫ መሠረት በማድረግ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ የሻርኘ ጄኔራል ትሬዲንግ ሠራተኞች ማሽኑ ደህና ነው በማለት ሲናገሩ ሰምተናል የሚሉ ሁለት ምስክሮችን ቃል መሠረት በማድረግ መሻሩ ስህተት ነው በማለት የሰጠው ውሣኔ በአግባቡ ሆኖ ስላገኘነው አመልካች በዚህ በኩል ያቀረቡትን ክርክር አልተቀበልነውም አመልካች አደጋው የደረሰው ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ነው በማለት ያቀረበው ክርክር ለሥር ፍርድ ቤት ያልቀረበና በይግባኝና በሰበር ደረጃ ያላነሱት በመሆኑ ውድቅ መደረጉ በአግባቡ ሆኖ አግኝተነዋል ስለሆነም የመለያ ቁጥሩ የሆነው የተጠሪ ማሽን ጅጅጋ ለማድረስ ዋጋ ተቀብሎ ከጫነ በኋላ የማሽኑ ደህንነት በተጠበቀበት ሁኔታ ያላደረሰና መንገድ ላይ በደረሰው አደጋ ማሽኑ መሉ በሙሉ ከአገልግሎት ውጭ በመሆኑ አመልካች ለተጠሪ ብር ዐልዐዐዐአንድ መቶ ሰማኒያ ሺህ ብር እንዲከፍል የከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት ማፅናቱ ዕቃን በየብስ ትራንስፖርት ስለማጓጓዝ የወጡትን የንግድ ህግ ድንጋጌዎች መሠረት ያደረገ በመሆኑ የአመልካችን ክርክር አልተቀበልነውም አመልካችና ተጠሪ የዕቃ ማጓጓዥያ ውል ብቻ ሣይሆን ተጠሪን ከአዲስ አበባ እስከ ጅጅጋ ለማጓጓዝ አመልካቹ ተስማምቶ እየተጓዙ እያለ መኪናው በደረሰበት የመገልበጥ አደጋ በተጠሪ ላይ ፃያ ኘርሰንትዐነ ጉዳት የደረሰባቸው መሆኑ በኢትዮ ተቢብ ሆስፒታል በተሰጠ የፅሑፍ ማስረጃ የተረጋገጠ መሆኑን ከፍተኛው ፍርድ ቤት በውሣኔው ውስጥ ገልዷል አመልካች ተጠሪ ለደረሰባቸው ጉዳት የህክምና ወጭ በሚል ብር ዐዐዐዘጠኝ ሺህ ብር ለአመልካች የከፈሉ መሆኑ በሥር ፍርድ ቤት ተረጋግጧል የከፍተኛው ፍርድ ቤት አመልካች በተጠሪ ላይ ለደረሰው ጉዳት ሊከፍል የሚገባውን የካሣ መጠን ያሰላው ከውል ውጭ የሚደርስ ዛሃላፊነት ህግ ድንጋጌዎችን መሠረት በማድረግ ነው ሆኖም አመልካች ለተጠሪ ሊከፍል የሚገባው የካሣ መጠን መሰላት የሚገባው በንግድ ህግ አንቀፅ ድንጋጌዎች መሆን ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል በንግድ ህግ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ አንድ ሰውን ለመጓጓዝ ውል የተዋዋለ ሰው በጉዞ ወቅት በሰውየው ላይ ለደረሰው ጉዳት መክፈል የሚገባው የካሣ መጠን ከብር ዐዐዐዐአርባ ሺህ ብር መብለጥ እንደሌለበት ይደነግጋል አመልካች ተጠሪ ብር ዐዐዐዘጠኝ ሺህ ብር ለህክምና ወጭ እንዲሆን የሰጡ መሆኑ ተረጋግጧል ይህ ከሆነ ከላይ በጠቀስነው የህግ ድንጋጌ መሠረት አመልካች ለተጠሪ ሊከፍሉት የሚገባው ቀሪ የካሣ ገንዘብ ብር ዐዐዐሥላሳ አንድ ሺህ ብር ብቻ ነው ከዚህ አንፃር ስንመለከተው የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የጅጅጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ በንግድ ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ መሠረት ሣያሻሻል ተጠሪ በአመልካች መኪና ሲጓጓዙ ለደረሰባቸው ጉዳት አመልካች ካሣ ብር ዐዐዐክሃምሣ አራት ሺህ ብር ሊከፍል ይገባል በማለት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል ስለሆነም ይህንን የውሣኔ ክፍል በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር መሠረት በማሻሻል አመልካች በተጠሪ ላይ ለደረሰው የአካል ጉዳት ሊከፍል የሚገባው ብር ዐዕዐዐዐ አርባ ሺህ ብር ሲሆን ከዚህ ውስጥ ብር ዐዐዐዘጠኝ ሺህ ብር የከፈሉ መሆኑ ስለተረጋገጠ አመልካች የሚቀርበት የብር ዐዐዐሠላሳ አንድ ሺህ ብር ብቻ ነው በማለት ወስነናል በአጠቃላይ ከላይ በገለፅናቸው ምክንያቶች የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት በተጠሪ ማሽን ላይ ለደረሰው ጉዳት አመልካች ለተጠሪ ብር ዐዐዐዐአንድ መቶ ሰማኒያ ሺህ ብር ይክፈል በማለት የሰጠው ውሣኔ በአግባቡ ሆኖ አግኝተነዋል አመልካች በተጠሪ ላይ ለደረሰው የአካል ጉዳት የሚከፍለውን የካሣ መጠን በማሻሻል አመልካች ለተጠሪ ከዚህ በፊት ከከፈለው ብር ዐዐዐ ዘጠኝ ሺህ ብር በተጨማሪ ብር ዐዐዐሥላሳ አንድ ሺህ ብር ብቻ ሊከፍል የሚገባው ሆኖ አግኝተነዋል በአጠቃላይ አመልካች ለተጠሪ ሊከፍል የሚገባው ብር ዐዐዐሁለት መቶ አሥራ አንድ ሺ ብር ብቻ ነው በማለት ወስነናል ውሣ ኔ የሱማሌ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት የሰጠው ውሣኔ ተሻሽሏል አመልካች ለተጠሪ ብር ዐዐዐሁለት መቶ አሥራ አንድ ሺህ ብር ሊከፍል ይገባል በማለት ወስነናል በዚህ ፍርድ ቤት ግራቀኙ ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ለየራሳቸው ይቻሉ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ዘቢ የሰመቁ ዐ ጥር ቀን ዐ ዓም ዳኞች ሓጎስ ወልዱ ዳሼ መላኩ ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ኪድስ ሊንክ ኢንተርናሽናል ጠበቃ ቶማስ ገአብ ቀረቡ ተጠሪ ሲስተር ገነት ወንድሙ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩን ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ አዋጅ ቁጥር ን መሠረት ያደረገ የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪ ባሁኑ አመልካች ላይ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመሠረቱት ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም ባጭሩ ከአመልካች ጋር የመሠረቱት የስራ ቅጥር ውል ከሕግ ውጪ የተቋረጠባቸው መሆኑን ገልፀው የተለያዩ ክፍያዎች እንዲከፍሏቸው ይወሰን ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሣይ ነው የአሁኑ አመልካች ለክሱ በሰጠው መከላከያ መልስም የስራ ቅጥር ውሉ የተቋረጠው የአመልካች እናት ድርጅት በመክሰሩ ምክንያት መሆኑን በመግለጽ ስንብቱ ሕጋዊ ነው ብሎ ተከራክራል የስር ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ሰምቶ ካናዳ የሚገኘው የአመልካች ድርጅት እናት መስሪያ ቤት ስለመክሰሩ የአመልካች ድርጅት በማስረጃዎች አረጋግጠዋል የተጠሪ ምስክሮች ቃል ግን ይህንነ የአመልካች ማስረጃዎች ያረጋገጡትን ፍሬ ነገር የሚያስተባብል አይደለም የሚል ምክንያት በመያዝ የስራ ውሉ የተቋረጠው በሕጉ አግባብ ነው ወደሚለው ድምዳሜ ደርሶ ተጠሪ ሊከፈላቸው የሚገባው የስራ ስንብት ክፍያና የ ቀናት የዓመት ፈቃድ ክፍያ ብቻ እንዲከፈል በማለት ወስኗል በዚህ ውሣኔ ተጠሪ ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በሁዋላ የስራ ውሉ የተቋረጠው ከሕግ ውጪ ነው በማለት በዚህ ረገድ የስር ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ ተሽሮ የስራ ስንብቱ ከሕግ ውጪ የተከናወነ ነው በማለት የስር ፍርድ ቤት ከሰጠው ክፍያ አይነት በተጨማሪ የካሣ እና የማስጠንቀቂያ ጊዜ ክፍያዎች እንዲከፍሏቸው ተወስኗል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሣኔሄ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሠረታዊ ይዘትም የስራ ስንብቱ ሕገወጥ ነው የተባለው በስር ፍርድ ቤት በማስረጃ ከተረጋገጠው ፍሬ ነገር ውጪ በመሆኑ በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ውሣኔ ሊታረም የሚገባው ነው በማለት መከራከራቸውን የሚያሣይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም ተጠሪ ከስራ መሰናበት የነበረባቸው በቅነሣ መልክ መሆን ይገባው ነበር ተብሎ የስራ ስንብቱ ከሕገ ውጪ ነው በማለት መወሰኑ ባግባቡ መሆን ያለመሆኑን ለመመረመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ ተደርጓል በዚህም መሠረት ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው በጽሑፍ ባቀረቡት ክርክር በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ውሣኔ የሕግ ስህተት የሌለበት በመሆኑ ሊፀና ይገባል ሲሉ ተከራክረዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሣኔና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የስር ፍርድ ቤትን ውሣኔ የሻረው የአመልካች ድርጅት ጠቅላላ ስራ መዘጋቱ በበቂ ማስረጃ አልተረጋገጠም ስራው እየቀዘቀዘ ነው እንዳይባል ደግሞ በቅነሣ መልክ ስንብቱን አላከናወነም በማለት መሆኑን ነው ከሁሉም በላይ በፍሬ ነገር ደረጃ የተረጋገጠው አመልካች ድርጅት ማዕከል ውስጥ በወቅቱ አንድ ህፃን ብቻ መቅረቱ በግራ ቀኙ ማስረጃዎች የተረጋገጠ ጉዳይ ነው ከሁሉም በላይ የአመልካች ድርጅት እናት መስሪያ ቤት በመከሰር ላይ ያለ ስለመሆኑ የስር ፍርድ ቤት በሚገባ ማረጋገጡን የውሣኔው ግልባጭ ያስረዳል የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይህንኑ የስር ፍርድ ቤትን ድምዳሜ ውድቅ ያደረገው በተገቢው መንገድ ሣይረጋገጥ የተያዘ ድምዳሜ ነው በማለት ነው ይሁን እንጂ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የስር ፍርድ ቤትን ድምዳሜ ውድቅ ያደረገው በደፈናው በተገቢው ሣይረጋገጥ ነው በሚል ከመሆኑ ውጪ ተገቢ ያልሆነበትን በጉዳዩ ላይ የቀረቡት የአመልካች ማስረጃዎች የሰጡት ቃል ተቀባይነት የማይኖርበትን ህጋዊ ምክንያት ሣይጠቅስ ነው የበላይ ፍርድ ቤት የስር ፍርድ ቤትን ውሣኔ ሊሽር የሚችለው ሕጋዊና በቂ ምክንያት ሲኖረው ስለመሆኑ ስለ ፍርድ አሰጣጥ የሚደነግጉት ከቁጥር ጀምረው ያሉት የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ድንጋጌዎች ያሣያሉ ያለሕጋዊ ምክንያት የስር ፍርድ ቤት ውሣኔ በበላይ ፍርድ ቤት ሊሻር አይገባም በመሠረቱ የበላይ ፍርድ ቤት በበታች ፍርድ ቤት የተረጋገጡትን ፍሬ ነገሮችንም የማይቀበልበትን ምክንያት በግልጽ ጽፎ ውድቅ ማድረግ እንጂ በደፈናው በተገቢው አልተረጋገጡም በማለት ሊያልፈው አይገባም በመሆኑም የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የስር ፍርድ ቤት በፍሬ ነገር ደረጃ የደረሰበትን ድምዳሜ ያልተቀበለበት አግባብ የዳኝነት አካፄዱን ያልተከተለ በመሆኑ ተቀባይነት የሌለው ሁኖ አግኝተናል በፍሬ ነገር ደረጃ የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የደረሰበት ድምዳሜ ሕጋዊ አይደለም ሊባል የሚችልበት ምክንያት የለም ከተባለ ደግሞ የተሰጠውን ውሣኔ ሕጋዊነት መመልከቱ ተገቢ ይሆናል የስር ፍርድ ቤት ተጠሪ የተቀጠሩበት ስራ መቀዝቀዙን በሚገባ ያረጋገጠ ሲሆን አንድ አሰሪ ስራው በመቀዝቀዙ ምክንያት ሰራተኛውን ሊያሰናብተው የሚችልበት አግባብ በአዋጅ ቁጥር መሠረት ተዘርግቷል በተያዘው ጉዳይም የተጠሪ ስንብት በአዋጁ አንቀጽ መሠረት ሕጋዊ እንጂ ሕገ ወጥ ሊባል የሚችልበት አግባብ የለም በመሆኑም የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በዚህ ረገድ አመልካች ተጠሪን በቅነሣ ሥርዓት ያሰናበታቸው መሆኑን አላስረዳም በማለት የያዘው ምክንያት የሕግ ድጋፍ የሌለው ነው በፍሬ ነገር ደረጃ የተረጋገጠው ነገር ተጠሪ ጋር በተመሣሣይ ሁኔታ ተቀጥረው ስራ በመስራት ላይ የሚገኙ ሰራተኞች ስራውን እየሰሩ ስለመሆነ የተረጋገጠበት ሁኔታ የለምና በአጠቃላይ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በጉዳዩ ላይ የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የሰጠውን ውሣኔ የሻረው በሕጉ አግባብ ባለመሆኑ መሠረታዊ የሆነ የሥነ ሥርዓትም ሆነ የመሠረታዊ ሕግ ስህተት ያለበት ሁኖ ስለአገኘን ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ዐ ሰኔ ቀን ዐዐ ዓም የተሰጠው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ተሽሯል በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ዐ ታህሣሥ ዐ ቀን ዐዐ ዓም የተሰጠው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ፀንቷል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞች ሐጐስ ወልዱ ዳሼ መላኩ ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ወሮ አስቴር አርአያ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ አምሳለ በላይ ጠበቃ ሽመልስ ሄይስ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ የሰበር አቤቱታው ወሮ አምሳለ በላይ የካቲት ቀን ዓም በተሰጠ ውሣኔ በዶር አለኸኝ መኮንንና በወሮ አስቴር አርአያ ላይ ገንዘብ በማስወሰን የፍርድ ባለመብት የሆንኩበት ይፈፀምልኝ ብለው ባስከፈቱት የአፈፃፀም መዝገብ ቁጥር የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ግንቦት ቀን ዓም የፍርድ ባለመብት በሌላ መዝገብ ባለዕዳ ሆነው በመቁ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት አፈፃፀሙ እየታየ ስለሆነ በዚህ ችሎት የተሰጠው ፍርድ ተቻችሎ እንዲፈፀም የፍርድ አፈፃፀም ማመልከቻው ከትዕዛዙ ጋር ለፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ለኛ ችሎት ይተላለፍ በሚል የሰጠው ትዕዛዝ አንዲሁም በዚሁ ትዕዛዝ ላይ ይግባኙ የቀረበለት የፍዴራል ጠቅላይ ፍቤት በፍይመቁ ሰኔ ቀን ዓም ይግባኝ የተባለበት ትዕዛዝ ጉድለት የለበትም በማለት የሰጠው ትዕዛዝ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በሚል ምክንያት የቀረበ ነው አመልካች በፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት እንዲፈፀም አፈፃፀም የተጠየቀበት የገንዘብ ፍርድ እና በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት አፈፃፀም የተጠየቀበት የገንዘብ ፍርድ ተቻችሎ እንዲፈፀም ለከፍተኛው ፍቤት የቀረበውና ወደ ፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ይተላለፍ በሚል የተሰጠው ትፅዛዝ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው የሚሉባቸውን ምክንያቶች ሰኔ ቀን ዓም በተጻፈ ማመልከቻ ገልፀው አቅርበዋል አቤቱታው ተመርምሮ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ቀርቦ እንዲታይ ተብሎ በመታዘዙ ማመልከቻው ለአሁኗ ተጠሪ ተልኮ ቀረበው መልስ እንዲሰጡበት የተደረገ ሲሆን በተጠሪዋ በኩል በጽሑፍ የቀረበው መልስም ለአመልካች እንዲደርሳቸው ተደርጐ በጽሑፍ የመልስ መልስ ሰጥተውበታል በዚህ ጉዳይ በአንድ በኩል የአሁኗ ተጠሪ በአሁኗ አመልካች እና በሌላ አንድ ሰው ላይ ገንዘብ በማስወሰን በፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት አፈፃፀም የጠየቁበት ፍርድ በሌላም በኩል የአሁኗ አመልካች በአሁኗ ተጠሪ ላይ ብቻ ገንዘብ በማስወሰን በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት አፈፃፀም የጠየቁበት ፍርድ መቻቻል ሊደረግበት እንዲችል ለከፍተኛው ፍሃቤት የቀረበው የአፈፃፀም ጥያቄ ወደ ፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ተላልፎ ይታይ በሚል የተሰጠው ትዕዛዝ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ለማለት የሚያስችል ምክንያት መኖር አለመኖሩ ሲመረመር በፍሥሥሕቁ ላይ እንደተመለከተው በዚህ ጉዳይ ሁለቱ ተከራካሪ ወገኖች በየበኩላቸው ክስ አቅርበው አንዱ በአንዱ ላይ የፍርድ ባለገንዘብ መሆናቸው የተረጋገጠ ሲሆን ሁለቱም እንደፍርዱ እንዲፈፀምላቸው ለፍቤት የአፈፃፀም ማመልከቻና ለማቅረብ የአፈፃፀም መዝገብ አስከፍተዋል ልዩነት የታየው የአሁኗ አመልካች የአፈፃፀም ማመልከቻውን ለፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት አቅርበው የአፈፃፀም መዝገብ ማስከፈታቸው እና የአሁኗ ተጠሪ ደግሞ የአፈፃፀም ማመልከቻውን ለፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በማቅረብ የአፈፃፀም መዝገብ ያስከፈቱ ሆኖ መገኘታቸው ላይ ቢሆንም ፍርዱ በአንድ ፍቤት ዘንድ ሊፈፀም የሚችል ነው የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤትም ይህንኑ በመረዳት ፍርዱ መቻቻል ሊደረግበት እንዲችል አፈፃፀሙ በአንድ ፍቤት እንዲታይ በአሁኗ ተጠሪ በኩል የቀረበው የአፈፃፀም ማመልከቻ ለፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የቀረበው የአፈፃፀም ማመልከቻ ለፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት እንዲተላለፍ አድርጓል የአሁኗ ተጠሪ የአፈፃፀም ማመልከቻ ያቀረቡበት ፍርድ ገንዘቡን የአሁኗ አመልካችና ሌላው የፍርድ ባለዕዳ በአንድነትና በነጠላ ይክፈሉ ተብሎ የተወሰነ መሆኑ ተገልጂል ስለመቻቻሉም ጥያቄ አፈፃፀሙን በዝርዝር በማየት የሚወሰነው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ነው የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ሁለቱ ተከራካሪ ወገኖች አንዱ በሌላው ላይ ያስወሰነው በፍርድ የበሰለ ገንዘብ በመቻቻል መፈፀም እንዲችል የአሁኗ ተጠሪ የአፈፃፀም ማመልከቻ ለፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት አንዲተላለፍ ማድረጉ የሕግ ስህተት ያለበት አይደለም የአሁኗ አመልካች የፍትሐብፄር ሕግ ቁጥር እና ን በመጥቀስ ማቻቻል እንዲደረግ ባለዕዳው የሚፈልግ መሆኑ መረጋገጥ አለበት በሚል ያቀረቡትን ክርክር በተመለከተም በፍርድ የበሰለው የገንዘብ ዕዳ መቻቻል አፈፃፀም የሚመራው በፍሥሥሕቁ መሠረት ስለሆነ ወደ ፍትሐብሄፄር ሕጉ ድንጋጌዎች የሚወሰድ ጉዳይ አይደለም የፍሥሥሕቁ የሚጠይቃቸው ቅድመ ሁኔታዎች የተሟሉ ሆነው ከተገኙ ማቻቻሉ መፈፀም ይኖርበታል በዚህ ጉዳይ መቻቻሉ እንዲፈፀም በሕጉ ላይ የተመለከቱት መሠረታዊ የሆኑት ነገሮች ተሟልተው ስለሚገኙ አመልካች በዚህ ረገድ ያቀረቡት ክርክር በሕጉ ተቀባይነት የሚሰጠው አይደለም ሌላው አመልካች የአሁኗ ተጠሪ የአፈፃፀም ማመልከቻ ባቀረቡበት ፍርድ ገንዘቡን እንድከፍል የተወሰነው በእኔ ላይ ብቻ ሣይሆን በዶር አለኸኝ መኮንንም ላይ ስለሆነ እኔ በተጠሪዋ ላይ ካስፈረድኩት ገንዘብ ጋር መቻቻል ሊደረግበት አይችልም በሚል ያነሱትን የተቃውሞ ክርክርም በሚመለከት በአንድነትና በነጠላ ይክፈሉ ተብሎ የተወሰነ መሆኑን ተጠሪዋ በጽሑፍ በአቀረቡት መልስ ላይ የገለፁት ሲሆን አመልካችም በጽሑፍ በሰጡት የመልስ መልስ ላይ በአንድነትና በነጠላ ይከፈል መባሉን አልካዱም በአንድነትና በነጠላ ይክፈሉ ተብሎ የተወሰነ ሆኖ ከተገኘ የፍርድ ባለመብቷ በሕጉ የአንደኛው የፍርድ ባለዕዳ ንብረት ብቻ ተሸጦ ወይም አፈፃፀሙ በአንደኛው የፍርድ ባለዕዳ ላይ ብቻ ቀጥሎ ገንዘቡ እንዲከፈላቸው መጠየቅ ይችላሉ መቻቻሉም በተመሣሣይ መንገድ ተፈፃሚ የሚሆን ነው የአሁኗ አመልካች በተጠሪዋ ላይ ብቻ አስፈርደው የአፈፃፀም ማመልከቻ ያቀረቡበት ገንዘብ የአሁኗ ተጠሪ አመልካችና ሌላ ሁለተኛ ሰው በአንድነትና በነጠላ ይክፈሉ ተብሎ ተወስኖ አፈፃፀም ከጠየቁበት ገንዘብ ጋር እንዲቻቻል ከተደረገ በኋላ አመልካች በሕጉ ያላቸው መፍትፄም ሆነ አማራጭ ሁለተኛው የፍርድ ባለዕዳ በድርሻቸው ያለውን ገንዘብ እንዲተኩላቸው መጠየቅ ስለሆነ ተጠሪ በእኔና በሌላ ሁለተኛ ሰው ላይ በፍርድ ያስወሰኑት ገንዘብ አኔ በተጠሪዋ ላይ ብቻ ካስወሰንኩት ገንዘብ ጋር መቻቻል እንዲፈፀም ሊደረግ አይገባም በሚል ያቀረቡት ተቃውሞ ተቀባይነት የለውም አመልካች የአሁኗ ተጠሪ የአፈፃፀም ማመልከቻውን ለፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ሲያቀርቡ በፍሥሥሕቁ መሠረት ለአኔም ማመልከቻው ተልኮልኝ ቀርቤ መልስ እንድንሰጥ መደረግ ሲገባው ከፍተኛ ፍቤት ይህንን የመሰማት መብቴን አልፎ መቻቻል እንዲደረግ የተጠሪ የአፈፃፀም ማመልከቻ ለፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ይተላለፍ ያለው ያለአግባብ ነው ብለው የገለጹትን በተመለከተም አሁንም ቢሆን ፍርዱ እንዳይፈፀም የሚቃወሙበት የሕግ ምክንያት ስለመኖሩ ያስረዱት ነገር ስለሌለ በፍርድ ተወስኖ ባለቀ ጉዳይ ላይ አንደገና መልስ አንድሰጥ መደረግ ነበረበት የሚለው ተቀባይነት አይኖረውም ሁለት ፍርዶች በማቻቻል እንዲፈፀሙ በማድረጉ ሄፃዛደት ሊያነሱት የሚገባ ጥያቄ ካለ ማቅረብ የሚገባቸው የአፈፃፀሙን ጉዳይ በማየት ላይ ለሚገኘው ፍቤት ነው በአጠቃላይ ሁለቱ ተከራካሪ ወገኖች አንዱ በሌላው ላይ በፍርድ ያስወሰኑትን ገንዘብ የአፈፃፀም ጥያቄዎች በአንድ ፍርድ ቤት ታይተው በማቻቻል እንዲፈፀሙ የአሁኗ ተጠሪ ለከፍተኛው ፍቤት አቅርበውት የነበረው የአፈፃፀም ማመልከቻ ለፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት እንዲተላለፍ በሚል የተሰጠው ትዕዛዝ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ለማለት የሚያስችል ምክንያት የሌለ ሆኖ ስለተገኘ የሚከተለው ተወስኗል ውሣኔ የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት በፍይመቁ ሰኔ ቀን ዓም የሰጠው ትዕዛዝ በፍሥሥሕቁ መሠረት ፀንቷል ወጪና ኪሣራ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት አተ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሐጐስ ወልዱ ዳሼ መላኩ ተሻገር ገሥላሴ ዓሊ መሐመድ አመልካች ዳሽን ባንክ ነገረ ፈጅ ትንሳኤ ተፈራ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ ሀመልማል መኮንን ጠበቃ አቶ ተስፋዬ ታደሠ ቀረቡ መዝገቡ የተቀጠረው ለምርመራ ሲሆን መርምረን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ይህ የሰበር ጉዳይ በግራ ቀኙ ከተነሣው ክርክር አንፃር በማየት በፍብሥሥሕቁ የተመለከተውን ሥነሥርዓታዊ ድንጋጌ አፈፃፀምን በሚመለከት በሥር የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት እና ጠቅላይ ፍቤት የተሰጠውን ትርጉም አግባብነት ለማየት በሚል የቀረበ ነው የጉዳዩም መነሻ የአሁን ተጠሪ በሥር የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በኮመቁ በአሁን አመልካች ላይ ያቀረቡት ክስ ሲሆን ይዘቱም ባጭሩ ከወሮ ፅዮን መኮንን በዳሽን ባንክ መሣለሚያ ቅርንጫፍ ብር የተላከልኝን ገንዘብ ባንኩ ለሌላ ግለሰብ ከፍሏል ይህም ክፍያ የሥራ ግዴታውን በአግባቡ ካለመወጣቱ የተነሣ የተፈፀመ ስለሆነ ሊከፍለኝ ይገባል የሚል ነው አመልካችም በተከሣሽነት ቀርቦ በፍብሥሥሕቁ መሠረት የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያውን በማስቀደም በዚህ ጉዳይ ወሮ ፅዮን መኮንን ከሰውን የድሬዳዋ የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ገንዘቡን የመክፈል ግዴታ እንደሌለብን በመግለፅ ወስኖ አሰናብቶናል የአሁን አመልካች ጥያቄ ከወሮ ፅዮን መኮንን የመነጨ ስለሆነ አስቀድሞ ዳኝነት ባገኘው ጉዳይ ላይ ዳግመኛ ክስ ማቅረብ እንደማይቻል ፍብሥሥሕቁ ስለተደነገገ ክሱ ውድቅ ነው የሚል ክርክር አቅርቧል ፍቤቱም ይህንኑ ክርክር በማስረጃነት ከቀረበው ከመቁጥር ፍርድ ይዘት ጋር አገናዝቦ ከመረመረ በኋላ አንደ አመልካች ክርክር አስቀድሞ ውሣኔ ባገኘ ጉዳይ ዳግመኛ የቀረበ ክስ ስለሆነ ተቀባይነት የለውም በማለት መዝገቡን ዘግቶታል በአኳያው ይግባኝ ሰሚው ከፍተኛ ፍቤት በይግባኝ ጉዳዩን ተመልክቶ በሁለቱም መዝገቦች ያሉት ተሟጋቾች የተለያዩ ናቸው የመብታቸውም ጥያቄ እራሱን የቻለ ነው እንዲሁም ጭብጡም የተለያየ በመሆኑ በፍብሥሥሕቁ የተመለከተው ድንጋጌ ለዚሁ ጉዳይ ተፈፃሚነት የለውም የሚል ትርጉም ከሰጠ በኋላ በዋናው ጉዳይ ዘልቆ የአሁን አመልካች ክስ የቀረበበትን ገንዘብ ከሕጋዊ ወለድ ጋር ይክፈል ሲል ወስኗል ጉዳዩ በሁለተኛ የይግባኝ ደረጃ የቀረበለት የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት አከራካሪ የሆነውን የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያው ክርክርም ሆነ በዋናው ጉዳይ የተሰጠውን ውሣኔ መርምሮ በተመሳሳይ አተረጓጐም ይግባኝ ሰሚው ከፍተኛ ፍቤት የሰጠውን ውሣኔ አፅንቶታል ይህ የሰበር ጉዳይ የቀረበውም ከፍብሥሥሕቁ ጋር በተያያዘ በግራ ቀኙ ለተነሣው ክርክር ይግባኝ ሰሚዎች ከፍተኛ እና ጠቅላይ ፍቤቶች የሰጡት ትርጉም አግባብነት በሚለው ነጥብ ላይ ግራ ቀኙን በሰበር አድምጦ አስፈላጊውን ትርጉም ለመስጠት በሚል ነው በዚህ ነጥብ ላይ ግራ ቀኙ በፍሬ ነገርም ሆነ ስለ ሕጉ ያቀረቡት ክርክር በሥር ፍቤቶች ካቀረቡት በይዘቱ የተለየ ባለመሆኑ በዚህ ፍርድ ላይ በድጋሚ ማስፈሩ አስፈላጊ ሆኖ አላገኘነውም የጉዳዩ አመጣጥ እና የክርክሩ ዓይነት ከላይ ባጭሩ የመለከተው ሲሆን እኛም ጉዳዩን እንደሚከተለው መርምረናል እንደመረመርነውም ለዚህ የሰበር ጉዳይ መነሻ የሆነው የወሮ ሀመልማል ክስ በኮመቁ በሆነው መዝገብ ከመቅረቡ በፊት ገንዘቡን በሃዋላ ለወሮ ሀመልማል መኮንን ላኩ የተባሉት ወሮ ፅዮን መኮንን ይህንኑ ገንዘብ ብር በሃዋላ ለወሮ ሀመልማል እንዲከፍልልኝ ግዴታ ገብቶ ገንዘቡን ከተቀበለ በኋላ ለተላከለት ሰው አልከፈለም ስለዚህ ገንዘቡን ይመልስልኝ በማለት በአሁን አመልካች ላይ ክስ አቅርበው ገንዘቡን አስተላላፊ ነው የተባለው ባንክ ገንዘቡን በማስተላለፍና ለተላከለት ሰው ክፍያን በመፈፀም ረገድ ካለበት የሥራ ግዴታ አንፃር ያደረገው ተግባር ሁሉ ታይቶ ተከሣሽ ግዴታውን በመወጣት በኩል ተግባሩን በአግባቡ ፈፅሟል ገንዘቡን የመመለስ ግዴታ የለበትም ተብሎ በመቁ ተወስኗል ይህ ውሣኔ ከተሰጠ ከሦስት ወር ተኩል በኋላ ደግሞ እንደገና ገንዘቡ ተላከላቸው የተባሉት የአሁን ተጠሪ ከወሮ ፅዮን የተላከልኝን ብር ባንኩ ለአኔ መክፈል ሲገባው ለሌላ ግለሰብ ከፍሏል ይክፈለኝ በማለት ክስ አቅርበውበታል በዚህም ሁለተኛ ክስ ላይ ሊነሳ የሚችለው ጭብጥ ገንዘብ አስተላላፊው በገባው ግዴታ መሠረት ገንዘቡን ለተላከለት ሰው ለመክፈል የሚጠበቅበትን ተግባር አከናውኗል ወይስ አላከናወነም። ዕጩ ከካፀ ኮህጭዕ ዐ ከከ ህከ በ ሀሀ መሆኑ በፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ በግልጽ ተደንግጓል የፍታብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ ተከሣሽ በፍትብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር ድንጋጌዎች መሠረት በመጀመሪያ የክስ መቃወሚያነት ያላቀረበውን በተለይም በፍታብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ ረ መሠረት ማቅረብ የሚባውንና የተወውን የይርጋ ጊዜ ገደብ መከራከሪያ አካትቶ እንዲያቀርብ የሚፈቅድ ድንጋጌ አይደለም ከዚህ በተጨማሪ ድንጋጌው ክርክሩ በሚሰማበት ጊዜ የክሱ ወይም የመከላከያ መልሱ መሻሻል በክርክር የተያዘውን ጉዳይ ለመወሰን አስፈላጊ ሆኖ ባልተገኘበት ሁኔታ ፍቤት ክስ ወይም መልስ እንዲሻሻል መፍቀድ የሌለበት መሆኑን የሚያስቀምጥ ነው ስለሆነም የበታች ፍቤት አመልካችና ተጠሪ የጽሑፍና የቃል ክርክር ካደረጉና ግራ ቀኙ ምስክሮቻቸውን አቅርበው ካሰሙ በኋላ ተጠሪ በፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ ረ መሠረት በመጀመሪያ ደረጃ የክስ መቃወሚያነት ሊያቀርብ ይገባው የነበረውን የይርጋ መቃወሚያ አካትቶ ለማቅረብ የመከላከያ መልሱን ለማሻሻል የቀረበውን ጥያቄ ተቀብሉ ተጠሪ የመከላከያ መልሱን አሻሽሉ እንዲያቀርብ የሰጠው ትዕዛዝ የፍታብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌ መሠረታዊ ይዘት መንፈስና ዓላማ ያላገናዘበና መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል ከዚህ በተጨማሪ የሥር ፍቤት ተጠሪ አሻሸሉሎ ባቀረበው የመከላከያ መልስ ውስጥ በማካተት ያቀረበውን የይርጋ መከራከሪያና የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ በመቀበል የሰጠው ትዕዛዝ የፍታብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ ረ እና የፍታብሔር ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ እና የፍታብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ የሚጥስና መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል ስለሆነም ከላይ የዘረዘርነው የሕግ ስህተት ያለበትን ውሣኔ በይግባኝ አይቶ ማረም ሲገባው የሥር ፍቤት የሰጠውን ትዕዛዝ የከፍተኛው ፍቤት ማጽናቱ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ወስነናል ውሣኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት እና የከፍተኛ ፍቤት ውሣኔ ተሽራል የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የአመልካች ክስ ቀሪ እንደማይሆን በመገንዘብ የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ መርምሮ ውሣኔ አንዲሰጥበት በፍታብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ መሠረት መልሰን ልከንለታል በዚህ ፍቤት ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት አተ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞችፁ ተገኔ ጌታነህ ሐጐስ ወልዱ ዳሼ መላኩ ተሻገር ገስላሴ ዓሊ መሐመድ አመልካችፁ አቶ ሙባረክ ከድር ጠበቃ አቶ ወንድም ጥላሁን ቀረቡ ተጠሪዎች ኛ ሚር ሙዋንጋ ሲርል አልቀረቡም ኛ ወሮ አሰለፈች ሰይድ በሌሉበት የሚታይ ኛ ወሪት አስቴር ጉግሳ ኛ አቶ አወል ሽበሺ ኛ አቶ መሐመድ ሺበሺ ወኪል አቶ ሙሣ መሐመድ መዝገቡ የተቀጠረው ለምርመራ ሲሆን መርምረን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ይህ የሰበር ጉዳይ በፍብሥሥሕቁ መሠረት በንብረት ላይ የተሰጠ የዕግድ ትዕዛዝ እንዲነሳ አቤቱታ ያቀረበ ወገን በጉዳዩ ላይ ተከራክሮ ዳኝነት እንዳገኘ የሚቆጠር ወገን ስለሆነ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ዳኝነት የመጠየቅ መብት የለውም በሚል በሥር ፍቤቶች የተሰጠውን ትርጉም ለጉዳዩ ተፈፃሚነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ተመልክቶ አግባብነቱን ለማየት በሚል የቀረበ ነው የጉዳዩም መነሻ የአሁን ኛ ተጠሪ ህዳር ቀን ዓም በተጻፈ የክስ አቤቱታ ከሟች ወሮ አረጋሽ ሺበሺ ጋር ከ ዓም ጀምሮ በግሪክ አገር ጋብቻ ፈጽመን እየኖርን አያለ ሟች ኢትዮጵያ መጥታ ሞታለች የአኔም ባልነት በፍቤት ተረጋግጧል የጋራ ሀብት ኛ በየካ ክከተማ ቀበሌ የሚኘውን ቁጥሩ አዲስየፋይል ቁጥር ሊዝ የሆነ ቤት ኛ በቦሌ ክከተማ ቀበሌ ቀበሌ የቤት ቁጥር አዲስ የሆነ ጅምር ቤት ኛ በሟች ስም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አራዳ ቅርንጫፍ የሚገኝ መጠኑ ያልታወቀ ገንዘብ ስለአለ ግማሽ ድርሻ ይወሰንልኝ በማለት ዳኝነት የጠየቀበት ነው በዚህ የክስ ማመልከቻ በተጠሪነት የተሰየመ ወገን ስላልነበር ክሱ የቀረበለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት የሟች ወራሾች ካሉ ቀርበው ክርክር ያደርጉ ዘንድ ጥሪ ሲያደርግ የአሁን ኛ እና ኛ ተጠሪዎች ህዳር ቀን ዓም በተጻፈ መልስ ከሣሽ የሟች አሠሪ እንጂ ባል አይደለም አርሱም ከሟች ቀድሞ የሞተ ስለሆነ የጥብቅና ውክልናው ዋጋ ያለው አይደለም ተጣርቶ ውድቅ ይደረግልን ሟች ንብረቷን በሙሉ በኑዛዜ አስተላልፋለች ክስ የቀረበበት ንብረት የሟች የግል ንብረቷ መሆኑንም አረጋግጣለች ስለሆነም የጋራ ሀብት መሆኑ ሳይረጋገጥ የቀረበው ክስ አግባብነት የለውም በማለት ሲከራከሩ የአሁን ኛ አና ኛ ተጠሪዎች በበኩላቸው እኛም የሟች ወራሾች ስለሆን የንብረቱ ተካፋይ ልንሆን ይገባል የሚል መልስ ጥቅምት ቀን ዓም በተጻፈ ሰጥተዋል ክርክሩ በዚህ ደረጃ ላይ እያለ የአሁን አመልካች የፍብሥሥሕቁ እና ድንጋጌዎችን መሠረት በማድረግ ሐምሌ ቀን ዓም በተጻፈ አቤቱታ ግማሽ ድርሻ ከተጠየቀበት ንብረቶች መካከል በየካ ክከተማ ቀበሌ ክልል በካርታ ቁጥር ሊዝ ተመዝግቦ የሚታወቀው ቤት የሟች የወሮ አረጋሽ ሺበሺ የግል ንብረት የነበረ ሲሆን ሟች ይህንኑ ቤታቸውን ለኛ ተከሣሽ ለአሁን ኛ ተጠሪ በግልፅ ኑዛዜ አስተላልፋልኝ የአሁን ተጠሪም የኑዛዜ ወራሽ መሆናቸው በደሴ ከተማ ወረዳ ፍቤት ተረጋግጦ ከተወሰነ በኋላ የቤቱ የይዞታ ማረጋገጫ ወረቀት በስማቸው መስከረም ቀን ዓም ከተዛወረ በኋላ ለአሁን አመልካች በሽያጭ አስተላልፈዋል የቤቱ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታም ሆነ ንብረቱ በአጄ ይገኛል ስለሆነም የአሁን ኛ ተጠሪ መብት በሌለው ንብረት ላይ የዕግድ ትዕዛዝ ማሰጠቱን ስለተረዳሁ በዚሁ ንብረት ላይ የተሰጠውን የዕፅግድ ትዕዛዝ የተከበረው ፍቤት በፍብሥሥሕቁ መሠረት እንዲነሳ ያድርግልኝ የሚል ዳኝነት ጠይቀዋል ፍቤቱም በኮመቁ አቤቱታ በቀረበበት ዕለት ሐምሌ ቀን ዓም በዋለው ችሎት ዕግድ የሰጠበትን ንብረት ስለመግዛታቸው በውልና ማስረጃ ምዝገባ ጽቤት የተረጋገጠ ውል ከመቅረቡ በቀር ኛ ወገኖችን ለመመለስ እንዲቻል ስለመመዝገቡ አላስረዱም ስለሆነም የዕግድ ይነሳልኝ አቤቱታ ለከሣሽ ደርሶ መልስ ይስጡበት በማለት ማዘዝ ሳያስፈልግ አቤቱታው ተቀባይነት የሌለው ሆኖ ተገኝቷል የሚል ትዕዛዝ ሰጥቶበታል ከዚህም በኋላ ክርክሩ በከሣሽና በተከሣሾች መካከል ቀጥሎ ከተጠናቀቀ በላ ፍቤቱ ጉዳዩን መርምሮ ጥር ቀን ዓም በዋለው ችሎት የአሁን ኛ ተጠሪ ባልነት በአዲስ አበባ የመደፍቤት ተረጋግጧል የጠበቃው ውክልናም በግሪክ አገር ኢምባሲና በውጭ ጉዳይ ሚር በኩል ተረጋግጦ ቀርቧል ጉዳዩም በኢትዮጵያ ፍቤትም ሆነ ሕግ መሠረት ይዳኛል ተከሣሾች የጋራ ሀብት ናቸው የተባሉት ንብረቶች የሉም በሚል አልተከራከሩም ስለዚህ ንብረቶቹ የጋራ ሀብት ናቸው ግማሽ ድርሻ የመካፈል መብት አላቸው በማለት ወስኗል ይህ ውሣኔ ከተሰጠ በላ የአሁን አመልካች ይህን ውሣኔ ለሰጠው ለፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በ ዓም በተጻፈ አቤቱታ በፍሥሥሕቁ መሠረት ክርክር ባስነሳው ንብረት ላይ ያላቸውን መብት ለማስከበር ዝርዝር የፍሬ ነገርና የሕግ ክርክር በማቅረብ ዳኝነት ሲጠይቁ ፍቤቱ በኮመቁ የካቲት ቀን ዓም በዋለው ችሎት የአሁን አመልካች ከዚህ በፊት ተመሳሳይ አቤቱታ አቅርበው ይህ ፍቤት ሐምሌ ቀን ዓም በሰጠው ትዕዛዝ ውሉ በማይንቀሳቀስ ሀብት መዝገብ ያልተመዘገበ ስለሆነ በኛ ወገኖች ላይ መቃወሚያ አይሆንም በማለት የተሰናበቱ ስለሆነ በይዘቱ ተመሳሳይ አቤቱታ በድጋሚ ማቅረባቸው አግባብ አይደለም በሚል ትዕዛዝ አሰናብቷቸዋል በዚህ ትዕዛዝ ቅር ተሰኝተው የይግባኝ አቤቱታ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ቢያቀርቡም ይኸው ፍቤት በፍብይመቁ በ ዓም በዋለው ችሎት የከፍተኛ ፍቤቱ የሰጠው ብይን የሕግ ስህተት ያለበት ሆኖ አልተገኘም በማለት በፍብሥሥሕቁ መሠረት መዝገቡን በመዘጋቱ የአሁን አመልካች ለዚህ የሰበር ጉዳይ መነሻ የሆነውን የሰበር አቤቱታ አቅርበዋል ጥቅል ይዘቱ የሥር ከፍተኛ ፍቤት የካቲት ቀን ዓም የሰጠው ትዕዛዝ እና ይግባኝ ሰሚው ፍቤት በይግባኝ ተመልክቶ የሰጠው ዳኝነት በንብረቱ ላይ ያለኝን የመፋለም የመከራከር መብት ያለ ሥርዓቱ የነፈገኝ ስለሆነ ይታረምልኝ የሚል ሆኖ ዝርዝሩም ከዚህ በፊት በባለቤትነቴ በንብረቱ ላይ የተሰጠው የዕግድ ትዕዛዝ እንዲነሳልኝ በፍብሥሥሕቁ መሠረት አቤቱታ አቀረብኩ እንጂ ሙሉ ክርክር ያቀረብኩበት አቤቱታ አይደለም የሟች ወሮ አረጋሽ ሺበሺ ንብረት በኑዛዜ ለአሁን ኛ ተጠሪ ተላልፎ የኛ ተጠሪ የኑዛዜ ወራሽነት በፍቤት ከተረጋገጠ በኋላ የንብረት ስመሀብትነት ወደ ስሟ መዞሩን ከዕዳና ዕገዳ ነፃ መሆኑን በማረጋገጥ በውልና ማስረጃ ምዝገባ ጽቤት በተደረገ ውል በግዥ የተላለፈልኝ ንብረት ነው ይህም የሽያጭ ውል ከቤቱ ማህደር ጋር ተያይዞ የሚገኝ ሲሆን የንብረት የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ እና ንብረቱ በእጄ ይገኛል ይህ ንብረት የጋራ ሀብት ነው እንኳ ቢባል አንደኛው ተጋቢ ያለ ሥልጣኑ ወደ ሌላ ወገን አስተላልፎ ከተገኘ ለጉዳዩ ተፈፃሚነት ያለው በተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ የተመለከተው ድነጋጌ ነው በዚህ መሠረት የአሁን ኛ ተጠሪ ይህንኑ የሽያጭ ውል አላስፈረሰም ከሟች ሌላ የሀብት ድርሻ ላይ በማካካሻነት ከሚጠይቁ በቀር ሀብቱን ሊከተሉ አይችሉም በመሆኑም በሕግ መሠረት በሽያጭ ያኘሁት ሀብት ያለአግባብ የባልና ሚስት የጋራ ሀብት ነው የሚል ውሣኔ መሰጠቱን ስረዳ ስለ ጉዳዩ ዝርዝር የፍሬ ነገርና የሕግ ክርክር በማቅረብ የመከራከር መብቴን ያስጠበቁበት የሕግ መሠረት በፍብሥሥሕቁ የተመለከተው ሆኖ እያለ ክርክር የማሰማት መብቴን የሚነፍግ ዳኝነት መሰጠቱ ሥነ ሥርዓታዊ ባለመሆኑ ሊታረም ይገባል የሚል ነው በዚህ የሰበር አቤቱታ መነሻ ተጠሪዎች ቀርበው እንዲከራከሩ ጥሪ ሲተላለፍ ከተራ ቁጥር አስከ ኛ ድረስ የተዘረዘሩት በጥሪው መሠረት ያልቀረቡ በመሆኑ ጉዳዩ አነርሱ በሌሉበት አንዲታይ ሲደረግ ኛ ተጠሪ በጠበቃው አማካኝነት ሐምሌ ቀን ዓም እና ጥር ቀን ዓም በተፃፈ አቤቱታ አመልካች ያቀረበው ጥያቄ አርዕስቱና የሕግ አንቀጹ ተለያዩ አንጂ ይዘቱ አንድ ነው የኑዛዜ ሠነድ የተባለው ተሽሯል ስለሆነም በሥር ፍቤቶች የተሰጠው ዳኝነት የሕግ ስህተት የተፈፀመበት አይደለም በማለት ሲከራከር ኛ ተጠሪ በበኩሉ ሻጧ ቤቱን በስሟ ያዞረችው የቤቱ ባለቤት ሟች ወሮ አረጋሽ በኑዛዜ ሰጥተውኛል በማለት ነው ነገር ግን ኑዛዜው በፍቤት ተሰርዚል በተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ የተመለከተው ድንጋጌ የውርስ ሀብት ክፍፍልን አይመለከትም የሰበር አቤቱታው ተቀባይነት የለውም የሚል መልስ ሰጥቷል አመልካች የመልስ መልስ የሰጠበት ሲሆን በይዘቱ ከዚህ በፊት ካቀረበው የተለየ አይደለም የጉዳዩ አመጣጥ ባጭር ባጭሩ ከላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም ጉዳዩን አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ እንደሚከተለው መርምረናል እንደመረመርነውም የአሁን አመልካች በፍብሥሥቁ መሠረት ያቀረበውን ዝርዝር የፍሬ ነገር እና የሕግ ክርክር ተቀባይነት ያለው አይደለም በማለት የከፍተኛው ፍቤት ለሰጠው ዳኝነት መሠረት አድርጎ የያዘው ይህ አቤቱታ በይዘቱ ከዚህ በፊት በ ዓም ቀርቦ ዳኝነት ከተሰጠበት በይዘቱ የተለየ አይደለም ተመሳሳይ አቤቱታ ሆኖ ስለተገኘ በድጋሚ ሊታይ የሚችልበት አግባብ የለም የሚለውን በመንተራስ ነው ይሁን እንጂ የአሁን አመልካች ሐምሌ ቀን ዓም በተጻፈ አቤቱታ ለፍቤቱ የጠየቀው ዳኝነት በጉዳዩ ላይ የክርክር ተካፋይ ሆኖ በተከራካሪነቱ አቋም ያቀረበው ክርክር ሳይሆን በሌሎች ተከራካሪ ወገኖች መካከል በተነሳው ሙግት ሳቢያ በንበረቴ ላይ ጊዜያዊ የማገጃ ትዕዛዝ መሰጠቱን ተረድቻለሁ ይኸው ትዕዛዝ ይነሳልኝ በማለት በፍብሥሥሕቁ መሠረት ዳኝነት የጠየቀበት ነው ፍቤቱም ከፍርዱ በፊት ጊዜያዊ ማገጃ ትዕዛዝ የሰጠበት ንብረት የአመልካች ንብረት ነው ለማለት የሚያበቃውን የንብረት ምዝገባ ሥርዓት ያሟላ ባለመሆኑ በዚህ ጊዜያዊ ማገጃ ትዕዛዝ ይነሳልኝ አቤቱታ ላይ ሌሎች ተከራካሪ ወገኖች መልስ እንዲሰጡበት ማድረግ ሳያስፈልግ ጥያቄው ተቀባይነት የለውም በማለት በዕለቱ ዕለት አቤቱታው በቀርበበት አግባብ ዳኝነት የሰጠበት እንጂ የአሁን አመልካች በንብረቱ ላይ ያለውን መብት በሚያሳይ አኳኋን ሙሉ የፍሬ ነገርና የሕግ ክርክር አቅርቦ በዚሁ ክርክር ላይም የከሣሽና የተከሣሾች ክርክር ተሰምቶ ዳኝነት የተሰጠበት ትዕዛዝ አይደለም ይልቁንም የዚህ ትዕዛዝ መነሻ ሌሎች ተከራካሪ ወገኖች በከሣሽነትና በተከሣሽነት በሚከራከሩበት ጉዳይ ስለሚሰጠው ፍርድ አፈፃፀም ዋስትና ይሆን ዘንድ በፍብሥሥሕግ ኛ መጽሐፍ ምዕራፍ ሥር በተመለከቱት ሁኔታዎች በአንድ ንብረት ላይ ጊዜያዊ የማገጃ ትዕዛዝ በተሰጠ ጊዜ በዚህ ትፅዛዝ ላይ ቅሬታ ያላቸው ወገኖች በሚስተናገዱበት ሥርዓት መሠረት የቀረበ ጥያቄ እና የተሰጠ ዳኝነት አንደመሆኑ መጠን ለጉዳዩም ተፈፃሚነት ያላቸው ድንጋጌዎች በዚህ የሕግ ክፍል የሚገኙት ናቸው ከእነዚህም ድንጋጌዎች መካከል ፍርድ ከመሰጠቱ በፊት ንብረት በተከበረ ወይም ታግዶ እንዲቆይ በተደረገ ጊዜ መብት አለን የሚሉ እንደአሁኑ አመልካች ያሉ ሦስተኛ ወገኖች አቤቱታ ባቀረቡ ጊዜ የአቤቱታው አግባብነት የሚመረመረው በፍርድ አፈፃፀም ላይ ያለው ንብረት የሦስተኛ ወገን መብት ያለበት መሆኑ በሚመረመርበት ዓይነትና ሁኔታ በፍብሥሥሕቁ በተመለከተው መሠረት ስለመሆኑ በፍብሥሥሕቁ ተመልክቷል ይህም ዓይነት ምርመራ በንብረቱ ላይ ሦስተኛ ወገኖች ያላቸውን መብት ለመለየት ሲባል ቀለል ያለና አጭር ሥርዓትን የሚከተል እንጂ ሙሉ የክርክር አካሄድን ርፒርበቫ ህህር ኮሀርርበ የሚጋብዝ ባለመሆኑ በጊዜያዊ ማገጃ ትዕዛዝ እንዲነሳ የቀረበ ጥያቄ ውድቅ በተደረገ ጊዜ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ለክርክሩ መነሻ በመሆነው ንብረት ላይ ክስ የማቅረብ መብትን በማይነፍግ ሁኔፄታ ተደንግጓል በዚህም በተያዘው ጉዳይ የከፍተኛው ፍቤት ሐምሌ ቀን ዓም በተጻፈ የቀረበለትን ጊዜያዊ የንብረት ማገጃ ትዕዛዝ ይነሳልኝ ጥያቄ ብቻ እንደቀረበለት በዚህ ጥያቄ ላይ ሌሎች ተከራካሪ ወገኖች ከሣሽና ተከሣሾች መልስ መስጠት የማያስፈልጋቸው ሆኖ አልተገኘም በማለት በአጭር ሥርዓት ተመልክቶ ትዕዛዝ የሰጠበት አንጂ አመልካች የክርክር ተካፋይ ሆኖ በጉዳዩ ላይ የሚመለከታቸው ወገኖች ሁሉ ያላቸው ክርክርና ማስረጃ ተሰምቶ የተሟላ የሙግት ሥርዓትን በመከተል የተሰጠ ዳኝነት ባለመሆኑ በዚሁ ንብረት ላይ የአሁን አመልካች አለኝ የሚለውን መብት ለማስከበር የመደመጥ መብቱ ተከብሮ ዳኝነት ማግኘት ይችል ዘንድ አዲስ ክስ ለማቅረብ የሚከለክለው ሥርዓት አልተገኘም በፍብሥሥሕቁ መሠረት የተዘረጋው ሥርዓት አስቀድሞ በተሰጠው ውሣኔ መብቱ የሚነካበት ወገን ባለበት እንደገና ውሣኔ አእንዳልተሰጠበት ተቆጥሮ እንደገና ክርክር የሚጀምርበት ሥርዓት በመሆኑ በውጤት ደረጃ አዲስ ክስ ከማቅረብ ተለይቶ የሚታይ አይደለም ይህም ሲባል አሁን የተነሣውን ክርክር መነሻና መድረሻ መሠረት በማድረግ ለጉዳዩ አግባብነት ካለው የፍብሥሥሕግ ክፍል አንፃር በማየት የአሁን አመልካች ክርክር ባስነሳው ንብረት ላይ ያለው የመሟገት መብት የተጠበቀ ነው ለማለት አንጂ በማንኛውም ጉዳይ ቢሆን በአንድ ጉዳይ ላይ ክርክር መጀመሩን ያወቀ ወገን የክርክሩን ውጤት ጠብቆ መብቱን የሚነካበት ሆኖ ባገኘው ጊዜ ከውሣኔ በኋላ የመሟገት መብት አለው በማለት ለፍብሥሥሕቁ የተለጠጠ ትርጉም ለመስጠት ተፈልጎ አይደለም ይህ ዓይነት አተረጓጎም የፍብሥሥሕግን መሠረታዊ ዓላማ የተከተለ ባለመሆኑ ተቀባይነት ያለው አይደለም በዚህ ሁሉ ምክንያት የከፍተኛው ፍቤት ሐምሌ ቀን ዓም የቀረበለት ጥያቄ አና ለጥያቄው የሰጠው ዳኝነት ከጊዜያዊ የማገጃ ትዕዛዝ አነሳስ ጋር የተያያዘ መሆኑ እየታወቀ አስቀድሞ ሙሉ ክርክር ተደርጎበት ዳኝነት እንዳገኘ ጉዳይ በመቁጠር አመልካች በንብረቱ ላይ ያለውን መብት ለማስከበር ሲል በፍብሥሥሕቁ መሠረት ያቀረበው የተሟላ የፍሬ ነገርና የሕግ ክርክር አስቀድሞ ዳኝነት ከተሰጠበት ጉዳይ ጋር ተመሳሳይ ስለሆነ በድጋሚ ሊታይ የሚችል አይደለም ተቀባይነት የለውም በሚል የተሰጠው ትርጉም መሠረታዊ የሆነ የሥነሥርዓት ሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ ስላገኘነው የሚከተለውን ውሣኔ ሰጥተናል ውሣኔ የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት እና ከፍተኛው ፍቤት እንደ ቅደም ተከተሉ በፍብይመቁ በ እና በኮመቁ ጥር ቀን ዓም የተሰጠ ትዕዛዝ እና ፍርድ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ተሽሯል የአሁን አመልካች ክርክር የቀረበበትን ንብረት በየካ ክከተማ ቀበሌ የሚገኘውንና ቁጥሩ አዲስ የሆነውን በካርታ ቁጥር ሊዝ አስመልክቶ በፍብሥሥሕቁ መሠረት በቀረበው የፍሬ ነገርና የሕግ ክርክር መሠረት ጉዳዩ እንደገና ታይቶ ሊታይ የሚገባው ጉዳይ ሆኖ ስለተገኘ የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በዚሁ መሠረት አከራክሮ ይወስን ዘንድ በፍብሥሥሕቁ መሠረት መልሰናል በዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት ግራ ቀኙ ያደረጉት ክርክር ላስከተለው ውጭና ኪሣራ የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት አተ የሰመቁ ይ« ታህሣሥ ቀን ጋዐዐ ዓም ዳኞሞቻ ተገኔ ጌታነህ ሐጐስ ወልዱ ብርሃኑ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ መጳካትቻ እነ አቶ በቀለ አማረ ሁለት ሰዎች ኛው አመልካች ቀረቡ ሪ ወሮ ብዙነሽ ግርማ ጠበቃ ጉታ ጫካ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ሄረድ ጉዳዩ ጋብቻን መሠረት ያደረገ የንብረት ክፍፍል ጥያቄን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪ ባሁኑ አመልካቾች ላይ በአርሲ ዞን ጢዮ ወረዳ ፍርድ ቤት በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም ባጭሩ ከአመልካቾች አባት ጋር ተጋብተው ሲኖሩ ባለቤታቸው ከዚህ አለም በሚያዚያ ቀን ዓም በሞት መለየታቸውን በሟች ስም የተመዘገበ የጋራ ቤት አንዳላቸው ተጠሪ ቤቱን በአደራ እያስተዳደሩ አመልካቾች ድርሻቸውን እንዲካፈሉ ቢጠይቁም ሳይከፋፈሉ መቆየታቸውን አመልካቾችን በማክበር የንብረቱን ክፍፍል ሳይጠይቁ መቆየታቸውን በመግለጽ አመልካቾች ድርሻቸውን እንዲካፈሉ እና የእርሳቸውም ድርሻ አንዲሰጣቸው ይወሰን ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ አመልካቾች ለክሱ በሰጡት መከላከያ መልስም የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያና የፍሬ ነገር ክርክር አቅርበዋል በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት ያቀረቡት ክርክር ጉዳዩ በአርቅ ያለቀ መሆኑን የሚጠቅስ ሲሆን በፍሬ ነገር ደረጃ ደግሞ አባታቸው ቤቱን ተጠሪን ከማግባታቸው በፊት የሰሩት የግል ሀብት መሆኑን ሟች ቤቱን በተመለከተ ያደረጉት ኑዛዜ አለመግባባት በመፍጠሩ ወራሾች ስለቤቱ አጠባበቅና ክፍፍል በተመለከተ ግንቦት ቀን ዓም የእርቅ ስምምነት ማድረጋቸውንና ተጠሪ የልጆቻቸው ሞግዚት በመሆን ፈርመው እና ስምምነቱ በፍርድ ቤቱ ፀድቆ ያለ በመሆኑ ክስ ሊቀርብ እንደማይገባ በመዘርዘር ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲሉ መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው የወረዳ ፍርድ ቤትም ተጠሪ ከአመልካቾች አባት ጋር ሚስት በመሆኑ አብረው እስከኖሩና አመልካቾች ቤቱ የአባታቸው የግል ሀብት መሆኑን የሚያሳይ ማስረጃ እአስካላቀረቡ ድረስ ሟችና ተጠሪ በጋራ የሚጠቀሙበት ቤት የጋራ ሀብት መሆኑንና ተደረገ የተባለውም የእርቅ ስምምነት በወራሾች መካከል የተደረገ በመሆኑ በተጠሪ ላይ ተፈፃሚነት የለውም የሚል ምክንያት በመያዝ ተጠሪ የቤቱ ግማሽ ድርሻ ይገባቸዋል ሲል ወስኗል በዚህ ውሣኔ አመልካቾች ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለአርሲ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰበር አቤቱታቸውን ደግሞ ለኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ቢያቀርቡም ተቀባይነት አላገኙም የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሣኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካቾች ጠበቃ የካቲት ቀን ዓም በፃፉት ሶስት ገፅ የሰበር አቤቱታ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈፅሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ ቤቱ ከጋብቻ በፊት የተሰራ መሆኑን የሚያስረዱ ማስረጃዎች ተቆጥረው እያለ ሳይሰሙ ውሣኔ መስጠቱ ያላግባብ ስለሆነ ሊታረም የሚገባው ነው በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም ለክርክሩ ምክንያት የሆነው ቤት የአመልካቾች አባት እና ተጠሪ ከመጋባታቸው በፊት የአመልካቾች አባት የሰሩት ቤት ስለሆነ የጋራ ሊባል አይገባም በማለት አመልካቾች በስር ፍርድ ቤት ክርክር አቅርበው ቤቱ ከጋብቻ በፊት የተሰራ ስለመሆኑ ያስረዱልናል በማለት የቆጠሯቸው ምስክሮች ሳይሰሙ የስር ፍርድ ቤቶች ቤቱ የጋራ ነው በማለት የሰጡት ውሣኔ ባግባቡ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ ተደርጓል በዚህም መሠረት ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው ግንቦት ቀን ዓም በተጻፈ አምስት ገፅ ማመልከቻ መልሳቸውን ሰጥተዋል በመልሳቸውም የአመልካቾች ጥያቄ በይርጋ ቀሪ እንደሚሆንና ጋብቻው መቼ እንደተፈጸመ ገልጸው ያልተከራከሩ መሆኑን በመጥቀስ ማስረጃ ሳይሰማ ውሣኔ ተሰጥቷል የሚለው ክርክር ተቀባይነት የለውም በማለት ተከራክረዋል የአመልካች ጠበቃም በመልስ መልሳቸው ላይ የሰበር አቤቱታቸውን በማጠናከር ተከራክረዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሣኔና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው ተጠሪ ክስ ሊመሰርቱ የቻሉት አከራካሪው ቤት ከአመልካቾች አባት ጋር በጋብቻ ተሳስረው በነበሩበት ጊዜ የተፈራ መሆኑን ገልፀው አመልካቾች ተጠሪ የአውራሻቸው ሚስት የነበሩ መሆኑን ሳይክዱ የሚከራከሩት አከራካሪው ንብረት ተጠሪ ከሟች አባታቸው ጋር ጋብቻ ከመፈፀማቸው በፊት የተሰራ በመሆኑ የጋብቻ ውጤት አይደለም በማለት መሆኑን ነው ከላይ እንደተገለፀው አመልካቾች አከራካሪው ንብረት የተፈራው አውራሻቸው ከተጠሪ ጋር ጋብቻ ከመመስረታቸው በፊት ነው በማለት ቢከራከሩም ተጠሪ ግን ቤቱ በጋብቻ ውስጥ የተፈራ ንብረት ነው በማለት ተከራክረዋል በአመልካቾች ክርክር እንደተገለፀው ቤቱ ከጋብቻ በፊት በአውራሻቸው ስለመፈራቱ ተጠቅሶ ይህንኑ ፍሬ ነገር ለማስረዳት ምስክሮችን ቆጥረዋል ይሁን አንጂ አመልካቾች የቆጠራቸው ማስረጃዎች በስር ፍርድ ቤት አልተሰሙም ፍቤቱ በቂ የሆነ ማጣራትም አላደረም በግራቀኙ ተከራካሪ ወገኖች የተካደ ወይም ያልተማመኑነበት የፍሬ ነገር ነጥብ የሚነጥረው በማስረጃ ነው በግራቀኝ ተከራካሪ ወገኖች የተቆጠረና ለጉዳዩ አግባብነት ያለውን ማስረጃ በአግባቡ መስማት አንዱና ዋነኛው የፍርድ አመራር ስርዓት መሠረታዊ መርህ ነው በእርግጥ በተከራካሪ ወገን የቀረበ ማስረጃ ሁሉ ያለምንም ምክንያት መሰማት አለበት ማለት እንዳልሆነ የማስረጃ ደንቦች የሚያሳዩን ጉዳይ ነው የተቆጠረው ማስረጃ ለተያዘው ክርክር አግባብነት የሌለው ሆኖ ከተገኘ ውድቅ የሚደረገው እንዲሁ በደፈናው ሣይሆን ምክንያቱን በግልጽ በጽሑፍ በማስፈር ነው የፍብሥሥሕግቁ በተያዘው ጉዳይ እንደምናየው የስር ፍቤቶች ወደ ውሣኔ ያመሩት በአመልካቾች የተቆጠረውን ማስረጃ አስቀርበው ሣያዩ እና ሣይመረምሩ ነው ማስረጃው ቤቱ የተሰራበትን ጊዜና ሁኔታ ያረጋግጣሉ የተባሉት የሰው ምስክሮች ሲሆኑ ምስክሮች የሚሰጡት ቃል ደግሞ ቤቱ የጋብቻ ውጤት ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ጭብጥ ለመፍታት አግባብነት ያለው ማስረጃ ነው በመሆኑም ፍርድ ቤቱ የምስክሮችን ቃል ሳይሰማና ክብደቱን ከተያዘው ጭብጥ ጋር አገናዝቦ ሣይመረምር ብቃት ያለው ማስረጃ አይደለም ወደሚለው መደምደሚያ ሊደርስ አይችልም አይገባምም አንደ ሰው ለቀረበበት ክስ መከላከያ ማስረጃ ለጉዳዩ አግባብነት እስካለው ድረስ ማሰማት የሕግ ስርዓቱ ህ ዞ ጩለ የግድ የሚለው ጉዳይ ነው መብትም ነው ለጉዳዩ አግባብነት ያለው ማስረጃ ተቆጥሮ እያለ ማስረጃው ሳይሰማ ወደፍርድ ማምራት አይቻልም ፍርድ ሊሰጥ የሚገባው የክርክር አመራር ሥርዓት በተገቢው መንገድ ከተሟላ በኃላ ነው የመከላከያ ማስረጃ በሥነ ሥርዓቱ አግባብ ተቆጥሮ አያለ ይኸው ሳይሟላ የሚሰጥ ፍርድ አካሄዱ የተሟላ ነው ሊባል አይችልም የፍርድ አካፄዱ ያልተሟላ ውሣኔ ደግሞ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው እነዚህን ሁኔታዎች ደምረን ስንመለከት ፍቤቱ ወደ ውሣኔ ያመራው ምንም ዓይነት ማስረጃ ሣይሰማ እንደሆነ ነው በግልጽ የቀረበን ክርክር በተቆጠረው ማስረጃ ወይም አግባብነት ባለው መንገድ ሣያጣሩሣያነጥሩ መወሰን ደግሞ ዋነኛው መሠረታዊ የሕግ ስህተት መፈፀም ነው የበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔም የአመልካቾችን የመከላከያ ማስረጃ ማሰማት መብት ያልጠበቀ በመሆኑ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ሆኖ ተገኝቷል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሣሃፇሃ ኔ በአርሲ ዞን ጢዮ ወረዳ ፍርድ ቤት በመቁ ግንቦት ቀን ዓም ተሰጥቶ በአርሲ ዞን ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ጥቅምት ቀን ዓም በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት መደበኛ ችሎት በመቁጥር ጥቅምት ቀን ዓም እንዲሁም በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር ህዳር ቀን ዓም የፀናው ውሣኔ በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት ተሽሯል የጢዮ ወረዳ ፍርድ ቤት በተከፈተው መዝገብ ቁ ክርክሩ እንዲቀጥል በማድረግ እና በአመልካቾች የተቆጠሩትን ማስረጃዎች በመስማት እንዲሁም የተጠሪንም ማስረጃ የማሰማት መብት በመጠበቅ ክርክሩን መርምሮ ተገቢውን ውሣኔ እንዲሰጥ ጉዳዩን በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት መልሰንለታል ይፃፍ በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሣራ በተመለከተ ግራቀኙ ወገኖች የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ ዐ ታህሣሥ ቀን ጋዐዐ ዓም ዳሞኞቻ። የሚለው ፍሬ ነገር በፍቤቱ የሚመዘን ከመሆን አልፎ በሕጉ የተቀመጠ የታወቀ የተለየ መስፈርት የለም በንዑስ ቁ የተቀመጠው ድንጋጌ ግን አመልካቹ ያቀረበው ምክንያት በንኡስ ቁ አባባል ሊስተናገድ የማይገባ ወይም ተቀባይነት የሌለው ነው የሚባልበትን አግባብ የሚያመለክት ነው በፈቃድ መጠየቂያው ማመልከቻ ላይ የተገለፀው ምክንያት ይግባኙን በጊዜው ማቅረብ ያልቻለው በአመልካቹ ጠበቃ ወይም ነገረ ፈጁ ወይም በወኪሉ ያለመቅረብ እና በእነዚሁ ጉድለቶች መሆኑን የሚያመለክት ከሆነ ምክንያቱ በንኡስ ቁ እንደተነገረው በቂ ነው ሊባል አንደማይገባ ድንጋጌው በግልጽ ያመለክታል በዚህ ምክንያትም የይግባኝ ይከፈትልኝ ጥያቄው ተቀባይነት ለማግኘት አይችልም በማለት ግልጽ ድንጋጌ ሕጉ አስቀምጦአል ወደያዝነው ጉዳይ ስንመለስ ተጠሪ ይግባኙን በጊዜው ያላቀረበው በነገረፈጅ ጉድለት ምክንያት እንደሆነ በፈቃድ መጠየቂያ ማመልከቻው አረጋግጦአል የፌዴራል ጠፍቤት ይግባኙ እንዲከፈት የፈቀደው ነገረ ፈጁ ሥራውን በታማኝነት እና በተገቢ የሥራና የሙያ ሥነ ምግባር አልፈፀሙም የሚል ምክንያት በመስጠት እንደሆነ ከውሣኔው ለመገንዘብ ችለናል በአኛ እምነት ሕጉ ግልጽ ነው የነገረፈችጁን ወይም የጠበቃውን ወይም የወኪሉን በታማኝነት ሥራውን አለመሥራት ወይም አለመሥራት እንደመስፈርት ተወስዶ በሕጉ አልተቀመጠም ለምዘና የሚቀርብ ፍሬ ነገርም አይደለም ይህ ሁኔታ በአመልካቹ የይግባኝ ማስፈቀጃ ጥያቄ አቅራቢው እና በነገረፈጁ በጠበቃው ወይም በወኪሉ መካከል ለሚነሣ የኃላፊነት ክርክር አወሳሰን አግባብነት ይኖረው እንደሆነ ነው እንጂ ይግባኙ ይከፈትልን በሚለው ወገን እና በተቃራኒው ይግባኙ ሊከፈት አይገባም በሚለው ተከራካሪ ወገን መካከል የሚነሣ አይደለም ፍቤቶችም የቀረበላቸውን ጉዳይ መወሰን ያለባቸው በሕጉ መሠረት እንደሆነ የሚያከራክር አይደለም ግልጽ የሆነውን ሕግ በመተላለፍ የሚሰጠው ውሣኔ የሕግ መሠረት የሌለው በመሆኑ ተቀባይነት የለውም ከሁሉ በላይ ደግሞ ውሣኔው ከሕጉ አተረጓጎም አተገባበር አንፃር ሲታይ መሠረታዊ ስህተት ያለበት ነው የሚሆነው ከዚህ የተነሣም አቤቱታ የቀረበበት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ነው ለማለት ችለናል በዚህ መሠረትም ተከታዩን ወስነናል ውሣ ኔ የፌዴራል ጠፍቤት በፍብይመቁ ግንቦት ቀን ዐዐ ዓም የሰጠው ውሣኔ በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት ተሽሮአል ተጠሪ ያቀረበው የይግባኝ ይከፈት ጥያቄ በፍብሥሥሕግ ቁ እንደተደነገገው ተቀባይነት የለውም ብለናል ግራ ቀኝ ወገኖች ወጪና ኪሣራ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቶአል ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፃዲ የሰመቁ ሐምሌ ቀን ዓም ዳኞች ሓጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች ወሪት ቤቴልሔም ታደሰ ጠበቃ ዳንኤል ግርማ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ ሐና ታደሰ የቀረበ የለም አቶ ተስፋዬ አበበ የቀረበ የለም አቶ ተስፋዬ ጎይቴ ከጠበቃ መላኩ ወማርያም ጋር ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ አንድ ጉዳይ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት የመጨረሻ ፍርድ ያገኘ ጉዳይ ነው ሊባል የሚችልበትን የሥነ ሥርዓት ሕግ አግባብ የሚመለከት ነው ለዚህ የሰበር አቤቱታ መነሻ የሆነው አመልካች ነሀሴ ቀን ዓም በተጻፈ ማመልከቻ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በተጠሪዎች ላይ ያቀረቡት ክስ ነው አመልካች በክሳቸው ላይ ኛ አና ኛ ተጠሪዎች በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ክልል ውስጥ የሚገኝና የቤት ቁጥሩ የሆነውን የአመልካች ድርሻም ጭምር ያለበትን መኖሪያ ቤት ለአሁኑ ኛ ተጠሪ ነሀሴ ቀን ዓም በተደረገ የቤት ሽያጭ ውል የሸጡት መሆኑን ይህ የሽያጭ ውል አመልካችን የሚጎዳና ሕገወጥ መሆኑን ጠቅሰው ውሉ እንዲፈርስላቸው ዳኝነት ጠይቀዋል የአሁኑ ኛ እና ኛ ተጠሪዎች ለክሱ በሰጡት መልስም ውሉ መደረጉን ሳይክዱ የሕጉን ፎርማሊቲን ያልጠበቀና ረቂቅ በመሆኑ ቢፈርስ ተቃውሞ የሌላቸው መሆኑን የገለፁ ሲሆን የአሁኑ ኛ ተጠሪ በበኩላቸው በጉዳዩ ላይ ኛ ተጠሪ ባሁኑ ኛ ተጠሪ ላይ የውል ይፈረስልኝ ጥያቄ አቅርበው አመልካች የጣልቃ ልግባ ጥያቄ ሲያቀርቡ ፍርድ ቤቱ ውድቅ ያደረገባቸው መሆኑንና ውሉም ሊፈርስ አይገባም ተብሎ በይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ጭምር የፀና መሆኑን ጠቅሰው ጉዳዩ ዳግም ክስ ሊቀርብበት አይገባም በማለት የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ አቅርበዋል የስር ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክር መርምሮ አመልካች ያቀረቡት የውል ይፍረስልኝ ክስ ቀድሞ በፍርድ ባለቀ ጉዳይ በመሆኑ ዳግም ክስ ሊቀርብበት የሚገባው አይደለም በማለት የአመልካችን ክስ ዘግቶታል በዚህ ብይን አመልካች ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በሁዋላ የሥር ፍርድ ቤት ውሳኔ ፀንቷል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም አመልካች በጉዳዩ ላይ ጣልቃ ልግባ የሚለውን ጥያቄ አቅርበው አቤቱታቸው ውድቅ የሆነው ኛ ተጠሪ ከኛ ተጠሪ ክስ በመሰረቱበት ጊዜ የጠየቁት ዳኝነት አመልካች ጣልቃ ልግባ በማለት ከጠየቁት ጋር የተለየ ምክንያት ያለው በመሆኑ ሊስተናገድ አይገባም ተብሎ ሲሆን አመልካች በሌላ መንገድ መብታቸውን ከማስከበርም የማያግዳቸው መሆኑ ተገልፆ የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ብይን ሰጥቶ እያለ ከዚሁ ብይን ውጪ በሆነ መንገድ ጉዳዩ ቀድሞ በፍርድ ያለቀ ነው ተብሉ መወሰኑ ያላግባብ ነው የሚል ነወ አቤቱታቸው ተመርምሮም የስር ፍርድ ቤት የአመልካች ጥያቄ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ውድቅ ነው በማለት የሰጠው ብይን በመቁጥር ከሰጠው ብይን አንፃር ሲታይ ተገቢ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ለሰበር ችሎቱ አንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪዎች ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበውም በስር ፍርድ ቤት ከሰጡት መልስ ጋር ተመሳሳይ ይዘት ያለው መልስ አቅርበዋል አመልካችም የሰበር አቤቱታቸውን በማጠናከር የመልስ መልሳቸውን ሰጥተዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንጻር በሚከተለው መልኩ መርምራል በመሠረቱ የፍትሐብሔር የክርክር አመራር ሥርዓት ዓይነተኛ ዓላማ የክርክርን ሄደት ለማቀላጠፍና አንድ ደረጃ ላይ ሲደርስ መቋጫ ለማበጀት መሆኑ ይታመናል የፍትሐብሔርን ክርክር አንድ ደረጃ ላይ ሲደርስ አልባት እንዲደረግበት በማቀድ ከተደነገጉት የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ጽንሰ ሐሣቦች አንዱ የመጨረሻ ፍርድ ያገኙ ጉዳዮች ቨ ሀዐር የሚለው ሲሆን ይህ ጽንሰ ሀሣብ በፍብሥሥሕቁ ስራ በግልጽ ተቀምጧል በዚህ ድንጋጌ መሠረት የመጨረሻ ፍርድ ያገኙ ጉዳዮች ማለት በማናቸውም መልክ በሕግ በተቋቋመ ፍቤት ቀርበው የመጨረሻ ውጤት ያገኙ ጉዳዮችን የሚሸፍን መሆናቸውንና በፍርድ በብይን በውሣኔ በትአዛዝ ወይም በጊዜያዊ አገልግሎት ባለው ትእዛዝ የመጨረሻ ውጤት አግኝተው በሌላ መልክ ለመንቀሣቀስ የማይችሉ የክርክር ነጥቦችን ሁሉ የሚያጠቃልል ጉዳይ መሆኑን መገንዘብ የምንችለው ጉዳይ ነው በፍብሥሥሕቁ ስር በተመለከተው አኳን አንድ ጉዳይ አስቀድሞ በፍርድ ያለቀ ነው ለማለት መረጋገጥ ካለባቸው ሁኔታዎች ውስጥ ቀደም ሲል ቀጥተኛ የፍሬ ነገር ጭብጥ የነበሩ ጉዳዮች በድጋሚ በቀረበው ክስም ላይ በቀጥታ በፍሬ ነገር ጭብጥ ሆነው መቅረባቸው ቀደም ሲል የነበረውን ክርክር አሁን በክርክር ተሣታፊ በሆኑ ወገኖች ወይም ከእነሱ መብት በተላለፈላቸው ወይም ተላልፎላቸው በነበረ ወገኖች መሆኑንና እነዚህ ጉዳዮች ቀደም ሲል በተካሄደው ሙግት የመጨረሻ ፍርድ ያረፈባቸው መሆኑን ነው ቀጥተኛ የፍሬ ነገር ጭብጥ በመጨረሻ ፍርድ መቃወሚያነት ሲቀርብ ተቀባይነት የሚኖረው ይኸው ጉዳይ በድጋሚ በቀረበው ክርክር ላይ መቅረቡ ሲረጋገጥ ነው ቀጥተኛ የፍሬ ነገር ጭብጥ የሚለው ሐረግ አጠቃላይ ይዘቱ ሲታይም በመጀመሪያው ክርክር ላይ በአንደኛው ወገን ተጠይቆ በሌላኛው ወገን የተካደ ወይም በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የታመነና በዚሁ ላይ የፍርድ ውሣኔ ያረፈበት የክርክር ነጥብ መሆኑን መገንዘብ አያዳግትም በመሆኑም በድጋሚ በቀረበው ክስ በቀድሞው ክርክር ተሣታፊ በነበሩ ወገኖች ወይም ከእነሱ መብት በተላለፈላቸው ወገኖች የሚካሄድ መሆኑና በሁለተኛው ክስም የተያዘው የፍሬ ነገር ጭብጥ ከመጀመሪያው ጋር ተመሣሣይ ሆኖ የመጨረሻ ፍርድ ያረፈበት መሆኑ ከተረጋገጠ እንዲሁም ጉዳዩ የመጨረሻ ፍርድ አርፎበታል የሚል ተቃውሞ በተከራካሪ ወገን ከተነሣ ተቀባይነት ያለው ስለመሆኑ ከፍብሥሥሕቁ እና ድንጋጌዎች የምንገነዘበው ነጥብ ነው በተያዘው ጉዳይ አመልካች በ ዓም ለፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ባቀረቡት ክስ ድርሻቸው ባለው መኖሪያ ቤት ላይ የተደረገው የሽያጭ ውል የሚጎዳቸውና ሕገ ወጥ መሆኑን ጠቅሰው ውሉ እንዲፈርስላቸው ዳኝነት የጠየቁ ሲሆን እህታቸው የሆኑት የአሁኗ ኛ ተጠሪ ባሁኑ ኛ ተጠሪ ላይ በመሰረቱት የውል ይፈረስልኝ ክርክር ስርዓቱን ጠብቀው የጣልቃ ልግባ አቤቱታ አቅርበው የስር ፍርድ ቤት የአመልካች ጥያቄና የኛ ተጠሪ ጥያቄ የተለያዩ ምክንያቶችን መሰረት ያደረገ ነው በሚል ምክንያት የአመልካችን አቤቱታ ውድቅ አድርጎ አመልካች በተናጠል መብቷን ማስከበር እንደሚችሉ ገልጾ አመልካችን ስለማሰናበቱ የስር ፍርድ ቤት መቁጥር በግልጽ ያሳያል ከዚህ በሁዋላ አመልካች የውል ይፍረስልኝ ጥያቄ በተናጠል ሲያቀርቡ ደግሞ ኛ ተጠሪ በኛ ተጠሪ ላይ የውል ይፍረስልኝ ጥያቄ አቅርበው ተቀባይነት እንዳጡ የአመልካች ጥያቄም ተመሳሳይ እንደሆነና በኛ ተጠሪ በቀረበው አቤቱታም የክርክሩ ተሳታፊ ሁነው ተቀባይነት እንዳጡ ተገልፆ ጉዳዩ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት መዝገባቸው ተዘግቶባቸዋል ከዚህ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ መገንዘብ የሚቻለው የስር ፍርድ ቤት አመልካች በኛ ተጠሪ በቀረበው ክስ የክርክሩ ተሳታፊ ነበሩ ከማለት በስተቀር በመቁጥር የተሰጠው ብይን ይዘቱ ምን እንደነበር በግልፅ ያልመዘገበውና ከፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ ይዘትና መንፈስ ጋር አዛምዶ ያልተመለከተው መሆኑን ነው አመልካች የውል ይፍረስልኝ ጥያቄ በሥርዓቱ መሰረት አቅርበው የስር ፍርድ ቤት በተናጠል ሊያቀርቡ የሚገባውና ኛ ተጠሪ ካቀረቡት ምክንያት የተለየ ምክንያት ያለው ነው በማለት ብይን የሠጠበት ጉዳይ ቀድሞ በፍርድ ያለቀ ነው ሊባል የሚችልበት ሕጋዊ ምክንያት የለም በዚህ ችሎት አምነት አመልካችና ኛ ተጠሪ የቤት ሽያጭ ውል እንዲፈረስ የጠየቁት የተለያዩ ምክንያቶችን መሰረት በማድረግ ነው ቢባልም የውል ይፍረስልኝ ጥያቄው ውጤት ግን አመልካችና ኛ ተጠሪ በቤቱ ላይ አለን የሚሉትን መብት መጠበቅ በመሆኑ አመልካች ትክክለኛውን መድረክና ስርዓት በመምረጥ የውል ይፍረስልኝ ጥያቄ በጣልቃ ገብነት አቅርበዋል ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን በያዘው መዝገብ አስተናግዶ ተገቢውን ውሳኔ መስጠት ነበረበት ፍርድ ቤት በፈጠረው ስህተት ተከራካሪ ወገን ተቀጪ የሚሆንበትና በኢፌዲሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀጽ መሰረት የተከበረለትን ፍትህ የማግኘት መብት የሚጣበበት አግባብ የለም ስለሆነም የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ራሱ በመቁጥር የሰጠውን ብይን ይዘት ባግባቡ ሳይመረምር የአመልካችን ጥያቄ ይዘት ከኛ ተጠሪ ጥያቄ ይዘት ጋር መመሳሰሉን ብቻ በመመልከት የአመልካችን የዳኝነት ጥያቄ ቀድሞ በፍርድ ያለቀ ነው በማለት በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት መዝጋቱ መሰረታዊ የሆነ የሥነ ሥርዓት ሕግ ግድፈት ያለበት ሁኖ አግኝተናል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር የካቲት ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ነሐሴ ቀን ዓም የጸናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሽራል የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር በሆነው ክርክሩን ቀጥሎ የግራ ቀኙን ፍሬ ነገር ክርክርና ማስረጃ በመስማት በጉዳዩ ላይ ተገቢውን ውሳኔ እንዲሰጥበት ጉዳዩን በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት መልሰንለታል ይፃፍ በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ፃዲ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ ዐዐ ዳኞች ሓጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሣ አዳነ ንጉሴ አመልካች አፔኖ ኢንጂነሪንግ ኮንስትራክሽን ድርጅት ጠበቃ አቶ በረከት ቡሽራ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ጥሩነህ ይመር አልቀረቡም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ተጠሪ ለሥር የጋምቤላ ከተማ አስተዳደር ፍቤት ባቀረቡት ክስ በተከሣሽ ድርጅት በአሁኑ አመልካች ድርጅት በዘበኝነት ተቀጥሬ እየሠራሁ የቆየሁ ቢሆንም በህመም ምክንያት ሥራዬን ያቆምኩ ስለሆነ ተከሣሽ አንዳንድ ያልከፈላቸውን ክፍያዎች እንዲከፍሉኝ ይወሰንልኝ ብለዋል ተከሣሽ ድርጅት በበኩሉ በሰጠው መልስ ከሣሽ በድርጅቱ ከታህሣሥ ወር ዐዐ እስከ ጥቅምት ዐዐ ለአሥራ አንድ ወራት በጥበቃ ሥራ ከቆዩ በኋላ በራሣቸው ፈቃድ ከተከሣሽ ድርጅት የተሰናበቱ ሲሆን በሰጡት አገልግሎት መሠረት የስንብት ክፍያ የተከፈላቸው በመሆኑ ሌሎች የሚከፈላቸው ክፍያዎች የሉም በማለት ተከራክሯል የሥር የከተማ አስተዳደር ፍቤቱም በሰጠው ፍርድ ተከሣሽ የስንብት ክፍያ ለከሣሽ መክፈሉን በማረጋገጥ ሌሎች ክፍያዎችን በሚመለከት ግን ከሣሽ በግልጽና በዝርዝር ያልጠየቁና በማስረጃ አስደግፈው ያላቀረቡ በመሆናቸው ሊከፈላቸው አይገባም በማለት ወስኗል ጉዳዩን በይግባኝ የተመለከተው የጋምቤላ ከተማ ዙሪያ ፍቤት በበኩሉ በሰጠው ውሣኔ ይግባኝ ባይ በመልስ ሰጪ ድርጅት ለአንድ ዓመት የሠሩ መሆናቸው ስለተረጋገጠ መከፈል ያለባቸው ክፍያዎች ማለትም የትርፍ ሰዓት ክፍያ የዓመት ዕረፍትና የበዓላት ቀን ክፍያ የተከፈላቸው ስለመሆነ በማስረጃ ስላልተረጋገጠ መልስ ሰጪ ሊከፍላቸው ይገባል ብሏል በከፍተኛው ፍቤት ውሣኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል ያለው ያሁን አመልካችም ለዚህ ችሎት ባቀረበው አቤቱታ ተጠሪ በደፈናው አንዳንድ ያልተከፈሉኝ ጥቅማ ጥቅሞችን አመልካች እንዲከፍለኝ ይወሰንልኝ በማለታቸው ብቻ የትርፍ ሰዓት የዓመት ዕረፍት እና የበዓላት ቀን ክፍያ በገንዘብ ተለውጦ እንዲከፈላቸው መወሰኑ በፍሥሥሕስለ ክስ አቀራረብ የተደነገጉትን መርሆዎችንና ስለማስረጃ አቀራረብ ሥርዓትን መሠረት ያላደረገ ስለሆነ ውሣኔው ሊሻር ይገባል ብሏል ተጠሪው ለሰበር አቤቱታ መልስ ለመስጠት ባለመፈለጋቸው መብታቸው የታለፈ ሲሆን አኛም የሥር ከፍተኛ ፍቤት ለተጠሪው የትርፍ ሰዓት ክፍያ አንዲሁም የዓመት ዕረፍትና የበዓላት ቀናት የሠሩባቸው ታስቦ በገንዘብ ተለውጦ እንዲከፈላቸው መወሰኑ በአግባቡ ነው ወይስ አይደለም። ይህም በመሆኑ የባለሙያ አስተያየት ብቻ እንደበቂ ማስረጃ ተቆጥሮ ሌሎች ማስረጃዎችን ያለበቂ ምክንያት ተቀባይነት ማሳጣቱ ወደ ተሣሣተ መደምደሚያ ሊያደርስ የሚችል ይሆናል በተያያዘው ጉዳይም ቢሆን ፍቤቱ የቀረበለትን የፖሊስ ምርመራ ውጤት ብቻ ተቀብሎ የምስክሮቹ ቃል ተቀባይነት ወይም ተአማኒነት ሊያጣ የሚገባበትን በቂ ምክንያት ሣይገልፁ የምርመራ ውጤቱ በመቅረቡ ብቻ በደፈናው የሰው ማስረጃ ፋይዳ የለውም በማለት የደረሰበት መደምደሚያ ስህተት መሆኑን ተረድተናል በሌላ በኩል ፍቤቱ ከግራ ቀኙ የቀረቡትን ማስረጃዎች እንዲሁም ትክክለኛ ፍትህ ለመስጠት ጠቃሚ ነው የሚለውን ማስረጃ አስቀርቦ መመርመር የሚችል ቢሆንም የጠሪን ምስክሮች እንዲቀርቡ በማድረግ የምስክርነት ቃላቸውን ከሰማ በኋላ የባለሙያ አስተያየት በመቅረቡ ብቻ በፍሥሥሕቁ መሠረት የምስክርነት ቃሉን ውድቅ ማድረጉ የሥነሥርዓት ሕጉን የተከተለ አካሄድ አልነበረም ምክንያቱም የተጠቀሰው የሥነሥርዓት ሕጉ ድንጋጌ ከሥነሥርዓት ውጪ ክስ ሲቀርብ ወይም በክሱ ውስጥ ከደንብ ውጪ የሆነ ተግባር ሲፈፀም ስህተቱን ለማረም የተቀመጠ ነው በተያዘው ጉዳይ ግን ምስክሮቹ በአመልካቹ የተቁጠሩ በመሆናቸው ቀርበው መሰማተቸው ስህተት አልነበረም በአመልካች ባይቆጠሩ እንኳን ፍቤቱ ትክክለኛ ፍትህ ለመስጠት ጠቃሚ ናቸው ብሎ ካመነ እንዳይሰሙ የሚከለክል ሥርዓት የለም የፍሥሥሕቁ ይመለከቷል በመሆኑም ፍቤቱ ምስክሮቹ የሰጡት ምስክርነት ተአማኒነት የለውም ካለ ይህንኑ ገልፆ ውድቅ ከሚያደርገው በቀር ለጉዳዩ አግባብነት የሌለውን የሥነሥርዓት ድነጋጌ መሠረት በማድረግ የሰው ማስረጃውን ውድቅ ማድረጉ ስህተት ነው በአጠቃላይ የስር ፍቤቶች የባለሙያ አስተያየቱን እንደመጨረሻ ማስረጃ ርዐበገርህ ዉበር አድርገው በመውሰድ የሰው ማስረጃውን ውድቅ በማድረጋቸው የሕግ ስህተት ፈጽመዋል ውሣኔ የምሸዋ ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ግንቦት የሰጠው ውሣኔ እና የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት በመቁ ታህሣስ የሰጠው ትዕዛዝ ተሽረዋል ተጠሪ በዋስትና ባስያዙት ንብረት ግምት ልክ ለሚፈለገው የዕዳ መጠን ተጠያቂ ናቸው ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል በመቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት አተ የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞች ሐጎስ ወልዱ ዳሼ መላኩ ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካችፁ አቶ ማሞ ደምሴ ወኪል ወት አዲስ ማሞ ቀረቡ ተጠሪ አቶ አያሌው ገእግዚአብሔር ወሮ ታየች ብርዛኑ በሌሉበት ወሮ ከበቡሽ በጅጋ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት የሚቀርበውን የተወሰደ ነገር የማስመለስ ጥያቄንና አፈፃፀሙን የሚመለከት ነው ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ አመልካች በአሁኑ ተጠሪዎች ላይ በሐረሪ ሕዝብ ክልላዊ መንግስት የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም ባጭሩ በሐረር ከተማ ቀበሌ ውስጥ የቤት ቁጥር የሆነ መኖሪያ ቤትን በሚመለከት ክርክር ላይ የነበሩ መሆኑንና ክርክሩም በመቁጥር ታይቶ በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቤቱን የአሁኑ አመልካች ለኛ እና ኛ ተጠሪዎች እንዲያስረክቡ የሚል ውሳኔ ተስጥቶ ፍርዱ እንዲፈፀም በመቁጥር በተሰጠው ትዕዛዝ መሰረት ቤቱን አመልካች ያስረከቡ ቢሆንም በቀጥታ ክስ ላይ በተሰጠው ውሳኔ የአሁኑ አመልካች ባለመስማማት ይግባኙን ለከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ በጉዳዩ ላይ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ በመቁጥር ጥር ቀን ዓም ሙሉ በሙሉ መሻሩን በመግለፅ ቤቱን ተጠሪዎች መልሰው እንዲያስረክቡ ይወሰን ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ ኛ ተጠሪ ጉዳዩ ቀደም ብሎ በፍርድ ያለቀ ነው አመልካች በቤቱ ላይ መብት ወይም ጥቅም የላቸውም ባለቤት አይደሉም ቤቱን በሕግ አግባብ በተደረገ የሽያጭ ውል ከባለቤቶቹ ገዝቼ ቤቱን በመረከብ ስመሃብቱን በማዛወር እየተጠቀምኩ የምገኝ በመሆኑ ክሱ ተቀባይነት የለውም በማለት ተከራክረዋል የስር ፍርድ ቤትም የኛ ተጠሪን ክርክር ባለመቀበል ውድቅ አድርጎ ቤቱን ለአሁኑ አመልካች ሊያስረክቡ ይገባል ሲል ብይን ሰጥቷል በዚህ ብይን የአሁኗ ኛ ተጠሪ ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለሐረሪ ሕዝብ ክልላዊ መንግስት ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቢያቀርቡም ተቀባይነት አላገኙም ከዚህም በኋላ ኛ ተጠሪ ይግባኛቸውን ለሐረሪ ሕዝብ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ ፍርድ ቤቱ በጉዳዩ ላይ በተለያዩ ጊዜያትና በተለያዩ መዛግብት የቀረቡትን ክርክሮችና የተሠጡትን ውሳኔዎችን ይዘት በመመርመር ለአሁኑ አመልካች መብት የሚሰጥ ውሳኔ አለመሰጠቱን እና የአሁኗ ኛ ተጠሪ ቤቱን በሕግ አግባብ መግዛታቸውን በመግለፅ የበታች ፍርድ ቤቶችን ብይን ሽሮ አመልካች ቤቱን የሚረከቡበት አግባብ የለም በማለት ውሳኔ ሰጥቷል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንነ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው አመልካች መጋቢት ቀን ዓም በተጻፈ ሶስት ገፅ የሰበር አቤቱታ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የተሠጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት አለበት የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ የቤት ሽያጭ ውል ይፍረስ ጥያቄ ቀርቦ በበላይ ፍርድ ቤት በተሰጠው ውሳኔ ተጠሪዎች ይግባኝ ብለው ተቀባይነት ባላገኙበት ሁኔታ ኛ ተጠሪ ቤቱን በሕግ አግባብ ገዝተዋል ተብሎ የተሰጠው ውሳፄ ሥነ ሥርዓታዊ ባለመሆኑ ሊሻር ይገባዋል በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም በሰበር ችሎቱ ሊታይ ይገባዋል ተብሎ ለተጠሪዎች በተገቢው መንገድ ጥሪ ሲደረግ ኛና ኛ ተጠሪዎች ሳይቀርቡ በመቅረታቸው ጉዳዩ በሌሉበት እንዲታይ የተደረገ ሲሆን ኛ ተጠሪ ግን ቀርበው የጽሑፍ መልሳቸውን ታህሳስ ቀን ዓም በተፃፈ ማመልከቻ ሰጥተዋል አመልካችም ኛ ተጠሪ ባቀረቡት መልስ ላይ የመልስ መልሳቸውን በጽሑፍ ሰጥተዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም ጉዳዩን በበታች ፍርድ ቤቶች ከተደረጉት ክርክሮችና ለሰበር አቤቱታ መነሻ ከሆነው ውሳኔ እንዲሁም አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመረውም የችሎቱን ምላሽ የሚያስፈልገው አብይ ነጥብ በጉዳዩ ላይ በተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል ወይስ አልተፈፀመም የሚለው ሁኖ አግኝቶታል ለዚሁ ጭብጥ ምላሽ ለመስጠት ይቻል ዘንድም በጉዳዩ ላይ የተደረጉትን ክርክሮችን በእየእርከኑ ባሉት ፍርድ ቤቶች የተሰጡትን ውሳኔዎችን መመልከቱ አስፈላጊ ነው ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው የአሁኑ አመልካች ከአቶ አያሌው ገአግዚአብሔር ከአሁኑ ኛ ተጠሪ ጋር ያደረገው የቤት ሽያጭ ውል እንዲጸድቅላቸው ስመ ሀብቱ እንዲዞርላቸው ይወሰን ዘንድ በጊዜው ለነበረው ፍርድ ቤት አቤቱታ አቅርበው አቤቱታ የቀረበለት ፍርድ ቤቱም ተቃዋሚ ካለ እንዲቀርብ በጋዜጣ ጥሪ አድርጎ ባለመቅረቡ ውሉን በማፅደቅ ስመ ሀብቱ በአሁኑ አመልካች እንዲዞር ውሳኔ የሰጠ ሲሆን በዚህ ውሳኔ መሰረት ከመፈፀሙ በፊት ቤቱን ሸጠ የተባለው ግለሰብ የግለሰቡ ሚስትወሮ ታየች ብርፃነኑ እና የአሁኗ ኛ ተጠሪ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ፍርዱን በመቃወም አቤቱታ አቅርበው ፍርድ ቤቱም የተቃውሞ አቤቱታቸውን በመቀበል ግራ ቀኙን ከአከራከረ በኋላ የቤት ሽያጭ ውሉ ሻጭ የሆኑትን ግለሰብ አቶ አያሌው ገእግዚአብሔር ሚስት ወሮ ታየች ብርፃኑ ፈቃድ የሌለበት በመሆኑ ፈራሽ ነው በሚል የቀድሞውን ውሳኔ በመሰረዝ ወስኗል ከዚህም በኋላ የአሁኑ አመልካች ይግባኛቸውን ለክልሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤትና ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ቢያቀርቡም ተቀባይነት ባያገኙም የሰበር አቤቱታቸውን ለፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አቅርበው ጉዳዩ ከታየ በኋላ አመልካች መጀመሪያውኑ የቤት ሽያጭ ውል ይፅደቅልኝ በማለት ለአውራጃ ፍርድ ቤት ያቀረቡት አቤቱታ የክስ ምክንያት የሌለው ነው በሚል ምክንያት መዘጋት ሲገባው ጉዳዩ መታየቱ ያላግባብ ነው በሚል ምክንያት በበታች ፍርድ ቤቶች የሽያጭ ውሉ ፈራሽ ነው ተብሎ የተሰጠው ውሳኔ ተሽራል ይህ በአንዲህ እንዳለ አመልካች ውሉ በፍርድ ቤት ውሳኔ ይጽደቅልኝ በማለት ባቀረቡት አቤቱታ መሰረት ቤቱን ተረክበው የነበሩ ሲሆን ውሉ ፈራሽ ነው ተብሎ ከተወሰነ በላ የአሁኑ ኛ አና ኛ ተጠሪዎች ቤቱን አመልካች ያስረክበን በሚል ጥያቄ አቅርበው ፍርድ ቤቱ አመልካች ቤቱን ለእነዚህ ተጠሪዎች እንዲያስረክቡ በማለት ግንቦት ቀን ዓም ውሳኔ ሰጥቶ በዚህ ውሳኔ መሰረት የአፈጻጸም መዝገብ ተጠሪዎች አቅርበው አመልካች ቤቱን ለተጠሪዎች መስከረም ቀን ዓም አስረክበዋል ከዚህም በኋላ ኛ እና ኛ ተጠሪዎች በጋራ ሁነው ለአሁኗ ኛ ተጠሪ ሰኔ ቀን ዓም በተደረገና ሐምሌ ቀን ዓም በፍርድ ቤት በተመዘገበ የሽያጭ ውል ቤቱን ሽጠው ኛ ተጠሪ ቤቱን በመረከብ ስመ ሀብቱን ሁሉ አዙረው መጠቀም ቀጥለዋል ይሁን እንጂ ግንቦት ቀን ዓም ኛ አና ኛ ተጠሪዎች ያገኙት ፍርድ በአሁኑ አመልካች ይግባኝ ለከፍተኛ ፍርድ ቤት ቀርቦበት የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ውሳኔ የስረ ነገር ሥልጣን ሳይኖር የተሰጠ ውሳኔ ነው በሚል ምክንያት የተሻረ ሲሆን የአሁኗ ኛ ተጠሪም በዚህ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ቀርቦበት ተቀባይነት ያላገኘ መሆኑን ችሎቱ ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ ችሏል ከዚህ በኋላ ነው እንግዲህ የአሁኑ አመልካች አከራካሪው ቤት ላይ የስር ፍርድ ቤት የተሰጠው ውሳኔ በበላይ ፍርድ ቤት የተሻረ ስለሆነ ተጠሪዎች በፍርድ ኃይል የተረከቡትን ቤት መልሰው ያስረክቡኝ በሚል ጥያቄ ያቀረቡት በመሰረቱ የተወሰደ ነገር ለማስመለስ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት አቤቱታ የሚቀርበው ይግባኝ የተባለበት ፍርድ ወይም ውሳኔ በይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የተለወጠ ወይም የተሻሻለ የሆነ እንደሆነ ሲሆን ይኸው ሲረጋገጥ ማናቸውም ተከራካሪ ወገን ነገሩን በመጀመሪያ ደረጃ ላየው ፍርድ ቤት ሲያመለክት የተሻሻለው ወይም የተለወጠው ፍርድ ከመሰጠቱ በፊት ክርክር የተነሳበት ነገር ወደ ነበረበት ሁኔታ ለመመለስ እንዲችል በመጀመሪያው ፍርድ መሰረት የተወሰደው ንብረት ወይም ገንዘብ ለባለመብቱ እንዲመለስ ወይም የተከራካሪዎቹ ወገኖች መብት በይግባኙ ፍርድ መሰረት እንዲስተካከል ተስማሚ መስሎ የታየውን ትዕዛዝ ፍርድ ቤቱ መስጠት ያለበት መሆኑ በዚሁ ድንጋጌ ስር ተመልክቷል ተጠቃሹ የንዑስ ቁጥር ድንጋጌ ስር አቤቱታው የሚቀርብበትን ሥርዓት አስቀምጧል ይኸውም ለማስመለስ የሚቻለውን ሀብት ወይም ለማስተካከል የሚቻለውን መብት ለማስፈጸም ሌላ የክስ መዝገብ መክፈት አስፈላጊ አለመሆኑ በሕጉ ተመልክቷል በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት የተወሰደን ንብረት ለማስመለስ መሟላት ያለባቸው ሁኔታዎች በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የተሠጠው ውሳኔ በይግባኝ መሻሻል ወይም መለወጥ እና ለክርክሩ ምክንያት የሆነው ንብረት ይመለስልኝ የሚለው አቤቱታ አቅራቢ የንብረቱ ባለመብት መሆን መረጋገጥ ስለመሆናቸው ከድንጋጌው ይዘትና መንፈስ መገንዘብ የምንችለው ነጥብ ነው ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስም አመልካች ቤቱን ከኛ እና ኛ ተጠሪ በግዥ አግኝቼአለሁ እነዚህ ተጠሪዎች ቤቱን የተረከቡበት ፍርድ በበላይ ፍርድ ቤት ውሳኔ ተሽሯል ቢሉም አመልካች በየትኛውም የክርክር መስመር ወይም ደረጃ የአከራካሪው ቤት ባለንብረት መሆናቸው ተረጋግጦ የተሰጠ ፍርድ የሌለ መሆኑን ከላይ የተመለከተው የክርክሩ አመጣጥ በግልፅ ያሳያል በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት አቤቱታ የሚያቀርበው ወገን ደግሞ የንብረቱ ባለመብት የሆነ መሆኑን ሊያረጋግጥ ይገባል የአሁኗ ኛ ተጠሪ ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤት ውሳኔ በከፍተኛው ፍርድ ቤት የስረ ነገርን ስልጣን መሰረት ባደረገ ምክንያት በመሻሩ ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ አቅርበው ተቀባይነት ያለማግኘታቸውም የአሁኑን አመልካች የአከራካሪው ቤት ሕጋዊ ባለንብረት ናቸው ወደሚለው ድምዳሜ ሊያደርስ የሚችል ሕጋዊ ምክንያት አይደለም ይልቁንም ኛ ተጠሪ የቤቱ ሕጋዊ ባለቤት ናቸው ከተባሉት ከአሁኑ ኛ እና ኛ ተጠሪዎች ባልና ሚስት ቤቱን ከአመልካች ከተረከቡ በኋላና አመልካችም በየደረጃው በነበሩት ፍርድ ቤቶች ክርክር ሲያደርጉ በቤቱ ላይ በሕጉ አግባብ የእግድ ትዕዛዝ ባላሰጡበት ሁኔታ ስልጣን ባለው አካል ፊት በሕጉ አግባብ በተደረገው የሽያጭ ውል ቤቱን ገዝተውና ተረክበው እንዲሁም ስመ ሀብቱን በማዛወርና ለውጦችንም በማድረግ ለበርካታ ጊዜያት የሚጠቀሙበት መሆኑ መረጋገጡ ሦስተኛ ወገን የሆኑት ግለሰብ እጅ የገባን ንብረት አመልካች የፍብሥሥሕቁጥር ን ድንጋጌ መሰረት በማድረግ ጥያቄ የማቅረብ መብት የሌላቸው መሆኑን የሚያሳይ ነው አመልካች በሕጉ አግባብ ከኛ እና ኛ ተጠሪዎች ጋር ያደረጉት ግንኙነት ካለና በዚህ ግንኙነት መሰረት ወጪ ያደረጉት ገንዘብ ካለም እነዚህን ተጠሪዎች ከሚጠይቁ በስተቀር ቤቱን ከኛ አመልካች ሊወስዱ የሚችሉበት አግባብ የለም በመሆኑም የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በጉዳዩ ላይ የሰጠው ውሳኔ በክርክሩ ሂደት የተረጋገጡትን ፍሬ ጉዳዮችንና የትኛው ወገን ከቀድሞ ባለቤቶች ጋር ሕጋዊ ግንኙነት መስርቷል ከሚለው ጥያቄ ምላሽ እና ከፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ መንፈስና ይዘት ጋር ያገናዘበ ነው ከሚባል በስተቀር ሊነቀፍ የሚችልበትን መሰረታዊ የሕግ ነጥብ አላገኘንም በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በሐረሪ ሕዝብ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁጥር ታህሳስ ቀን ዓም የተሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ጸንቷል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ዖሜፀ። የሚሉት ጭብጦች እልባት ማግኘት ያለባቸው ሆነው አግኝተናቸዋል የመጀመሪያውን ጭብጥ ለመወሰን በዚህ መዝገብ የፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት የተከተለውን አሠራርና የህጉን ድንጋጌ ማገናዘብ አስፈላጊ ሆኖ አግኝተነዋል የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በሞጆ ከተማ የሚገኘው የቆዳ ፋብሪካ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ይዞታና ንብረት በማሸጥ ለፍርድ ባለመብቶች ብር ሁለት መቶ ሀምሳ ሺህ ብር እንዲከፍል ለምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውክልና ሰጥቷል የምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ጥቅምት ቀን ዐዐ ዓም በሰጠው ውክልና መሠረት የቆዳ ፋብሪካ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ንብረት በጋዜጣ ማስታወቂያ አንዲወጣ በማድረግ ንብረቱን በሀራጅ ሽጧል የምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ንብረቱን በሀራጅ የካቲት ቀን ዐዐ ዓም ከሸጠው በኋላ አመልካች ለፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት አቤቱታ በማቅረቡ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የአመልካቾችን አቤቱታ ከተቀበለ በላ ስለ ሀራጁ አካፄድ ጉዳዩን በውክልና ያስፈፀመው የምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ማብራሪያ እንዲሰጠው ታህሳስ ቀን ዐዐ ዓም ትዕዛዝ ሰጥቶ የምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ጥር ዐ ቀን ዐዐ ዓም አምስት ገጽ ማብራሪያ ልኮለታል የፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት የምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ማብራሪያ ከደረሰው በላ የካቲት ቀን ዐዐ ዓም አመልካች አቤቱታውን ማቅረብ ያለብህ ለምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ቤት ፍርድ ነው በማለት ወስኗል የፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ይህንን ብይን መስጠት የነበረበት የምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ማብራሪያ እንዲሰጠው ከመጠየቁ በፊት አመልካች አቤቱታውን ወዲያውኑ እንዳቀረበ መሆን ነበረበት የፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት የአመልካችን አቤቱታ ተቀብሎ ጉዳዩን ለማጣራት ረጅም ጊዜ ከወሰደ በኋላ አመልካች ወደ ምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቤቱታ እንዲያቀርብ መወሰኑ ተገቢ አይደለም ከዚህ በተጨማሪ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በዋቢነት የጠቀሰው የፍታብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ አፈፃፀሙ በውክልና የሚያከራክረው ፍርድ ቤት የስልጣን ወሰንን የሚገልጽ እንጅ የሃዛራጅ ሽያጭ ተከናውኖ ካለቀ በኋላ ጉዳዩን በውክልና ካስፈፀመው ፍርድ ቤት ሙሉ ማብራሪያ የተሰጠው ወካዩ ፍርድ ቤት የሀራጅ ሽያጩ ይሰረዝልኝ ጥያቄ ሲቀርብለት ጉዳዩን እንዳያከራክር እና ውሣኔ እንዳይሰጥ የሚከለክል ድንጋጌ አይደለም ድንጋጌም ሁለቱም ፍርድ ቤቶች እኩልና አቻ ስልጣን ያላቸው መሆኑን የሚደነግግ ድንጋጌ ነው ስለሆነም የሥር ፍርድ ቤቶች አመልካች ያቀረበውን አቤቱታ ተቀብለው ውሣኔ የመስጠት ሥልጣን እንደሌላቸው በመግለጽ የሰጠውን ብይን ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ማፅናቱ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል ሁለተኛውን ጭብጥ በተመለከተ በፍታብሔር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ የተደነገገው የሁለት ወር የጊዜ ገደብ በአፈፃፀም ክርክሩ ተሳታፊ የነበረ የፍርድ ባለመብት የፍርድ ባለዕዳ ወይም በሀራጅ ንብረቱን የገዛው ሰው የሀራጅ ሽያጩ እንዲሰረዝ በሁለት ወር ውስጥ መጠየቅ እንዳለበት የሚደነግግ የህግ ድንጋጌ ነው ይህ ድንጋጌ የፍርድ ባለዕዳ ያለሆኑ የሦስተኛ ወገን ንብረት በሀራጅ በተሸጠ ጊዜ ተፈፃሚ ሊሆን የሚችለው የሀራጅ ጨረታ ማስታወቂያው በፍታብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ሙሉ በሙሉ ያሟላ በሆነ ጊዜና የሀራጅ ማስታወቂያው በሚሸጠው የማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ በፍታብሔር ሥነሥርዓት ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ እና በፍታብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ በተደነገገው መሠረት የተለጠፈ መሆኑ ሲረጋገጥና የንብረቱ ባለሀብት ነኝ የሚለው ሰው የሀራጅ ሽያጭ በንብረቱ ላይ እየተካሄደ መሆኑን የሚያውቅ ወይም ማወቅ የሚገባው ሆኖ ሲገኝ ነው በያዝነው ጉዳይ የፍርድ ባለዕዳ የሆነው ድል የቆዳ ፋብሪካ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ሲሆን በጋዜጣ የወጣው የሀራጅ ማስታወቂያ የቆዳ ፋብሪካ ኃላፊነቱ የግል ማህበር በሚል ስያሜ መሆኑንና የሀራጅ ማስታወቂያው በፍታብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር በሚደነግገው መሠረት የፍርድ ባለዕዳውን ስም በትክክል የሚገልጽ አለመሆኑ ተረጋግጧል ከዚህ በተጨማሪ አመልካች ንብረቴ ነው የሚለው የማይንቀሳቀስ ንብረት በሃራጅ እየተሸጠ መሆኑን ለማወቅ የሚችልበት ሁኔታ የነበረ መሆኑን የሥር ፍርድ ቤት አላጣራም የሀራጅ ማስታወቂያው በህጉ የተደነገገውን መስፈርት የማያሟላ በሆነበት ሁኔታ የሀራጅ ሽያጩ በፍርድ ባለዕዳው ድል የቆዳ ፋብሪካ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ንብረት ላይ ሳይሆን በእኔ ንብረት ላይ ነው የሚለው የሚለውን የአመልካች ጥያቄ ለመወሰን አግባብነት ያለው የህግ ድንጋጌ የፍታብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር ሳይሆን የፍታብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር ድንጋጌ ነው አመልካች የፋብሪካውን ስመ ንብረት ሐራጅ አሸናፊ ሆኖ ወደ ገዛው ሰው ለማዛወር የሚደርገውን እንቅስቃሴ በመቃወም ንብረቱ የፍርድ ባለዕዳው ሳይሆን የእኔ ሀብት ስለሆነ ልለቅ አይገባኝም የሚል አቤቱታ ማቅረብ አንደሚችል የፍታብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቅጸ ይደነግጋል የሥር ፍርድ ቤት የአመልካች አቤቱታ ለፍርድ ባለመብትና ንብረቱን ለገዛው ሰው እንዲደርስ በማድረግና ግራ ቀኙ የሚከራከሩበትን ቀነ ቀጠር በመያዝ ማከራከር እንዳለበት የፍታብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ የሚደነግግ ሲሆን የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ በፍታብሔር ሥነሥርዓት ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ መሠረት ተገቢ ነው የሚለውን ውሣኔ የማሰጠት ግዴታና ሀላፊነት አለበት በያዝነው ጉዳይ የሥር ፍርድ ቤት የአመልካችን አቤቱታና ማስረጃ በፍታብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ መሠረት በመቀበል የግራ ቀኙን ክርክር በፍታብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ መሠረት በመስማት በፍታብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ መሠረት መወሰን ሲገባው ለጉዳዩ አግባብነት የሌለውን የፍታብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ በመጥቀስ የአመልካችን አቤቱታ ውድቅ ማድረጉ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ወስነናል ውሣኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤትና የከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡት ውሣኔ ተሽራል የፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት የአመልካችን አቤቱታና ማስረጃ እንደዚሁም የተጠሪዎችን መልስና ማስረጃ በመቀበልና የሚያቀርቡትን ክርክር በመስማት በፍታብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ መሠረት ውሣኔ እንዲሰጥ ጉዳዩን በፍታብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር መሠረት መልሰን ልከንለታል በዚህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሓጎስ ወልዱ ብርፃነ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች እነ አቶ ላሪ ሮላንድ ቻፕማን ጠበቃ ከድር ቡሎ ቀረበ ተጠሪ አቶ ዜና ወልደማሪያም የቀረበ የለም መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ በዚህ መዝገብ የሰበር አቤቱታ የቀረበው አመልካቾች በስር ፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በሌለንበት ታይቶ የተሰጠው ውሳኔ ተነስቶ ክርክሩ ባለንበት ይታይልን በማለት ያቀረቡት ጥያቄ ውድቅ የተደረገው ያላግባብ ነው በሚል በጠበቃቸው አማልካኝነት መጋቢት ቀን ዓም የተፃፈ ሶስት ገጽ የሰበር አቤቱታቸውን ስላቀረቡ ነው አቤቱታው ተመርምሮም በሰበር ችሎቱ ሊታይ ይገባዋል ተብሎ የተጠሪ ጠበቃ ቀርበው ሐምሌ ቀን ዓም በተፃፈ ሶስት ገጽ ማመልከቻ መልሳቸውን ሰጥተዋል በመልሳቸውም ላይ መጥሪያ በአግባቡ ደርሶ ተገቢው ሰው ለክርክር ሳይቀርብ በመቅረቱ ጉዳዩ በሌሉበት ታይቶ ውሳኔ የተሰጠ ስለሆነ እና በፍርዱ መሠረት ከፊሉም የተፈፀመ በመሆኑ የፍርድ አፈፃፀሙን ለማጓተት የቀረበ አቤቱታ በመሆኑ ውድቅ ሊሆን የሚገባው መሆኑን ገልፀው የበታች ፍቤቶች ውሳኔ ሊፀና ይገባል ሲሉ ተከራክረዋል ይህ ችሎትም ግራ ቀኙ በዚህ ችሎት ያደረጓቸውን የጽሁፍ ክርክሮች ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደሚታወቀው የፍትሐብሔር ክርክሮች የሚመሩት በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ መሠረት ነው ይኽው የሥነ ሥርዓት ሕግ አካቶ ከያዛቸው ጉዳዩች ውስጥ አንዱ የተከራካሪ ወገኖች በክርክሩ ወቅት ያለመቅረብና ውጤቱ ነው በዚህም መሠረት መጥሪያ ተልኮለት በተገቢው መንገድ የደረሰው መሆኑ በተረጋገጠበት ተከሳሽ ላይ ፍቤቱ ሊከተለው የሚገባው ሥርዓት ጉዳዩ ተከሳሹ በሌለበት የሚሰማበት ስለመሆኑ በፍብሥሥሕቁ ሀ ስር ተመልክቷል ሌላው በሥነ ሥርዓት ሕጉ የተመለከተው ሥርዓት ተከሳሹ ሊከተለው የሚገባው መፍትሔ ነው ክርክሩ በሌለበት እንዲቀጥል የተደረገበት ተከሳሽ በተከታዩ ቀነ ቀጠሮ ቀርቦ በቂ ሆኖ በሚገመት እክል ምክንያት በመጀመሪያው ቀነ ቀጠሮ ያለመቅረቡን ካስረዳ መከላከያውን አቅርቦ የመከራከር መብት ያለው ስለመሆኑ የፍብሥሥሕቁ ያስገነዝባል እንዲሁም የፍብሥሥሕቁ አንድ ተከሳሽ በክርክሩ ላይ ቀርቦ መልስ ሳይሰጥ ወይም ተገቢውን መከራከሪያ ሳያቀርብ በመቅረቱ በሌለበት አንድ ውሳኔ ወይም ትዕዛዝ የተሰጠ ከሆነ ውሳኔው ወይም ትዕዛዙ መሰጠቱን በተረዳው በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ቀርቦ ትፅዛዙ ወይም ውሳኔው እንዲነሳለት የማመልከት መብት እንዳለው ተደንግጓል የዚሁ አንቀጽ ንዑስ ቁጥር ደግሞ ተከሳሽ የጥሪው ትዕዛዝ በሚገባ ያልደረሰው መሆኑን ወይም ክርክሩ ሊሰማ በተቀጠረበት ቀን ቀርቦ መከራከሪያውን ያላሰማ ወይም መልስ ያልሰጠው በበቂ ምክንያት መሆኑን ለፍርዱ ቤቱ ያስረዳ እንደሆነ ተከሳሹ በሌለበት አንዲታይ የተሰጠው ብይን ወይም ትዕዛዙ እንደሚነሳለትና ክርክሩ እንደገና እንደሚሰማለት ይደነግጋል ከፍብሥሥሕቁጥር እና ድንጋጌዎች መገንዘብ የሚቻለው ተከሳሽ በቀነ ቀጠሮ ያልቀረበው በበቂ ምክንያት መሆኑን ፍርድ ቤቱ ከተረዳው ተከሳሹ በሌለበት ጉዳዩ እንዲታይ የተሰጠውን ትዕዛዝ ወይም ብይን በማንሳት ክርክሩ ተከሳሹ ባለበት እንዲቀጥል ማድረግ ያለበት መሆኑን ነው የድንጋጌው ዓላማም የተከሳሹን የመከራከር መብት ለመጠበቅ መሆኑን መገንዘብ አያዳግትም በመሆኑም ተከሳሹ ቀና ልቦና ያለው መሆኑ እስከተረጋገጠ ድረስ በቂ ምክንያት የሚለው የድንጋጌው ሐረግ መታየትና መተግበር ያለበት የተለያዩ ነባራዊ ሁኔታዎችን ግምት ውስጥ በማስገባት የተከሳሹን የመከራከር መብት በሚጠበቅ መልኩ ነው ወደተያዘው ጉዳይ ስመንለስም አመልካቾች በቀጠሮው ቀን ስላለመቅረባቸው ያቀረቡት ማስረጃ የቤተሰብ ጤና ችግር መሆኑን የሚያሳይ ሲሆን የሥር ፍቤትም ይህ ማስረጃ ተቀባይነት የለውም ወደሚለው ድምዳሜ አልደረሰም የስር ፍቤት በቀደመው ቀነ ቀጠሮ የቀረቡትን የአመልካቾችን ጠበቃ በፌዴራል ፍቤቶች ለመቆም የሚያስችል የጥብቅና ፈቃድ የላቸውም በማለት ተገቢውን ፈቃድ አሟልተው እንዲመጡ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቶ ጠበቃቸው አልቀረቡም አመልካቾቹም በቤተሰባቸው የጤና መታወክ ችግር ምክንያት በተለዋጩ ቀነ ቀጠሮ አልቀረቡም የስር ፍቤት የአመልካቾችን ጉዳዩ ባለንበት ይታይልን ጥያቄ ውድቅ ያደረገው በጠበቃ መወከል ትችሉ ነበር በሚል ምክንያት ነው በመሠረቱ በጠበቃ መወከል ግዴታ ሳይሆን መብት ነው የስር ፍቤት ከላይ እንደተገለፀው የአመልካቾች ቤተሰብ የጤና ችግር በወቅቱ መድረሱን ያረጋግጣል የተባለውን የህክምና ማስረጃ ተቀባይነት ሰጥቶ በጠበቃ መወከል ትችሉ ነበር በሚል ምክንያት አመልካቾች በሌሉበት አንዲታይ የተሰጠውን ትዕዛዝ ሳያነሳ መቅረቱ የፍትሐብሔር ሥነ ስርዓት ዓላማንና የአመልካቾችን የመከራከር መብት ያላገናዘበ ሆኖ አግኝተናል በመሆኑም የአመልካቾች ጠበቃ ተገቢውን ፈቃድ አልያዙም በሚል ምክንያት አመልካቾችን መወከል አይችሉም ተብሎ ከተሰናበቱ በኋላና አመልካቾችም በቤተሰብ የጤና መታወክ ችግር ምክንያት በተለዋጩ ቀጠሮ አለመቅረባቸው ተረጋግጦ እያለ በተከራካሪ ወገን ፈቃድ ላይ የተመሰረተውን በጠበቃ የመወከል መብት እንደ አማራጭ በመውሰድ አመልካቾች ወደ ክርክሩ ሊገቡ አይገባም ተብሉ የተሰጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ነው በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመቁጥር ጥር ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍቤት በመቁጥር ጥር ቀን ዓም የፀናው ትዕዛዝ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ተሽራል አመልካቾች በሌሉበት ታይቶ የተሰጠው ውሳኔ ባሉበት እንዲታይ ያቀረቡት አቤቱታ ውድቅ የሆነው አመልካቾች ያቀረቡት ማስረጃ ተቀባይነት ያለው መሆኑና በፍብሥሥሕቁጥር ስር የተመለከተውን ድንጋጌ ይዘትና መንፈስ ከመከራከር መብት ጋር ባላገናዘበ መልኩ ነው ብለናል አመልካቾች ተከሳሽ ሆነው በሌሉበት ታይቶ የተሰጠው ውሳኔ ተነስቶ አመልካቾች ባሉበት ክርክሩን አቅርበው ግራ ቀኙ ባለቡት ጉዳዩ እንደገና በስር ፍቤት ታይቶ ይወሰን በማለት በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ወስነናል ይፃፍ በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሶበ የሰመቁ ታህሣሥ ቀን ዐዐ ዳኞች ተሻገር ገብረሥላሴ ፀጋዬ አስማማው በላቸው አንሺሶ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ጭላሉ ሥራ ተቋራጭ የተወሰነ የግል ማህበር አልቀረበም ተጠሪ አፍሪካ ኢንጅነርስ ኮንስትራክሽን ጠበቃ አቶ ተሰማ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት በሆኑ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት የሰበር አቤቱታ ስላቀረቡ ነው የክርክሩ መነሻ የማሽነሪ ኪራይ ውል አፈፃፀምን የተመለከተ ነው ተጠሪ በሥር ፍርድ ቤት ከሣሽ በመሆን አንድ ግሬደር በሰዓት ሁለት መቶ ፃምሣ ብር ላንድሮለር በሰዓት ሁለት መቶ ብር አንድ ዶዘር በሰዓት አራት መቶ ብር ሊከፍል የአሁን አመልካች ተከሣሽ የወሰደ መሆኑን ገልፆ ያልተከፈለ የማሽነሪ ኪራይ ብር ዐዐዐዐአንድ ሚሊዮን ሶስት መቶ ፃያ ሰባት ሺህ አምስት መቶ ብር ያለበት ስለሆነ እንዲከፍለኝና ማሽነሪዎቹን እንዲያስረክበኝ በማለት ክስ አቅርቧል አመልካች በተከሣሽነት ቀርቦ ከሣሽ ተጠሪ የጠየቀው ማሽነሪዎቹ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት በዝናብና በጎማ አለመኖር ለቆሙበት ሰዓት በመሆኑና የሠሩበት ሠዓት በሹፌሮቹ ተረጋግጦ የቀረበ ባለመሆኑ ክሱ ተገቢ አይደለም በማለት ተከራክራል የከፍተኛ ፍርድ ቤት ከሣሽ ተጠሪ ያቀረበውን ክስ የሚያስረዳ ማስረጃ ያቀረበ በመሆኑና አመልካች ተከሣሽ የኪራይ ገንዘብ ትክክል አይደለም በማለት ከሚከራከር በስተቀር ክርክሩን የሚያስረዳ ማስረጃ ያላቀረበ በመሆኑ አመልካች በክሱ የተጠቀሰውን ገንዘብ ለተጠሪ እንዲከፍል በማለት ውሣኔ ሰጥቷል በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት አመልካች ይግባኝ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርቧል ይግባኝ ሰሚው ችሎት ሒሣቡ በባለሙያ ተጣርቶ መቅረብ አንዳለበት በማመን አመልካች አንድ ባለሙያ ተጠሪ አንድ ባለሙያ እንዲመርጡና ሒሣቡን ሁለቱ ባለሙያዎች በጋራ አጣርተው እንዲያቀርቡ ትአዛዝ ሰጥቷል ሁለቱ ባለሙያዎች በጋራ ሒሣብ እንዲያጣሩ የተሰጡትን ትእዛዝ ወደ ጎን በመተው አመልካች የመረጠው ባለሙያ ሒሣቡን ለብቻው በማጣራት አመልካች ለተጠሪ ያልከፈለው ብር ሀምሣ አራት ሺህ ሁለት መቶ ሥልሣ ብር ከአሥራ ሰባት ሣንቲም ነው በማለት የሒሣብ ሪፖርት ለብቻው ያቀረበ ሲሆን በተጠሪ የተመረጡት ባለሙያ በበኩላቸው አመልካች በተጠሪ ያልከፈለው ቀሪ ሒሣብ ብር ዐዐ አንድ ሚሊዮን ሦስት መቶ ዛያ ሰባት ሺህ አምስት ብር አለበት በማለት የብቻውን የሒሣብ ሪፖርት አቅርቧል የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በአመልካች የተመረጠው ባለሙያ ያቀረበው ጥቅል የሒሣብ ሪፖርት መሆኑና በተጠሪ በኩል የተመረጡት ባለሙያ ዝርዝር የሒሣብ ሪፖርት ያቀረቡ መሆኑን በመግለጽ በተጠሪ የተመረጠው ባለሙያ ያቀረበው የሒባብ ሪፖርት አሣማኝነት አለው በማለት የከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ በማጽናት አመልካች ለተጠሪ ብር ዐዐ እንዲከፍል ወስኗል አመልካች ባቀረበው የሰበር አቤቱታ ይግባኝ ሰሚው ችሎት የኪራይ ሒሣቡ በባለሙያ ሣይጣራ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሣኔ መሰጠቱ በአግባቡ መሆኑን በማመን ሒሣቡ በባለሙያ እንዲጣራ ትአዛዝ ሰጥቷል በባለሙያዎቹ ሒሣቡን በጋራ በማጣራት የሚስማሙባቸውን ሒሣብ ተስማምተው የተለያዩበትን ሒሣብ የልዩነታቸውን ምክንያት በመግለጽ በጋራ ማቅረብ ሲገባቸው ይግባኝ ሰሚው ችሎት ከሰጠው ትአዛዝ ውጭ ለየብቻ ሠርተው ካቀረቡት ሪፖርት ውስጥ የአንደኛውን ባለሙያ ሪፖርት በመተው ሌላውን ተቀብሎ የሰጠው ውሣኔ ስለ ልዩ አዋቂ ምስክር የተደነገገውን የማያሟላና መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልን በማለት አመልክተዋል ለዚህ የሰበር አቤቱታ ተጠሪ በቃል ክርክር ባቀረቡት መልስ ችሉት ሒሣቡን በዝርዝርና በሚያሣምን ሁኔታ ሠርቶ ያቀረበለትን ባለሙያ በመቀበል ውሣኔ መስጠቱ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የለበትም በማለት ተከራክረዋል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን አኛም የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በጋራ ሒሣቡን እንዲያጣሩና ሪፖርት እንዲያቀርቡለት ትአዛዝ የሰጣቸው ባለሙያዎች ለየብቻ ሒሣብ በማጣራት ያቀረቡትን ሪፖርት በመቀበል የአንደኛውን ባለሙያ የሒሣብ መግለጫ ውድቅ በማድረግና የሌላውን ትክክለኛ ነው በማለት ውሣፄ መስጠቱ በአግባቡ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ጭብጥ በመያዝ ጉዳዩን መርምረናል ከላይ የተያዘውን ጭብጥ አልባት ለመስጠት በአገራችን የሕግ ሥርዓት ልዩ አዋቂ ምስክር በፍርድ ቤቱ የሚሾምበትን ምክንያት በዝርዝር ማየት ያስፈልጋል የኮመንሎው የሕግ ሥርዓት በሚከተሉ አገሮች ተከራካሪዎች ልዩ አዋቂ ምስክሮቻቸውን በራሣቸው የማቅረብና በተከራካሪዎች ምርጫና ክፍያ የማይቀርበው ልዩ አዋቂ ምስክር የቆጠራቸውን ተከራካሪ ሊረታ የሚችልበትን ሁኔታ ከሙያ አንፃር አቀነባብረው የሚያቀርቡ የሲቪል ሎው በሚከተሉ አገሮች የልዩ አዋቂ ምስክር የሚመድበው በፍርድ ቤት ሲሆን የልዩ አዋቂ ምስክሩ በማናቸውም ተከራካሪ ነፃና ገለልተኛ ሆኖ ከሙያ አንፃር ማጣራት የሚገባውን ነገር አጣርቶ ለፍርድ ቤቱ የሚያቀርብና የሙያ አበልም የሚታሰብለት በፍርድ ቤቱ በኩል እንደሆነ የሕግ ሥርዓቱን የሚከተሉ የሥነ ሥርዓት ሕግጋት በማየት ለመረዳት ይችላል የአገራችን የሕግ ሥርዓት የሲቪል ሎው የሕግ ሥርዓት የሚከተሉ አገሮች የሚከተሉትን መሠረታዊ መርህ የሚያራምድ ሲሆን አከራካሪ ጉዳይ የሚያጣሩ ልዩ አዋቂዎች ባለሙያዎች ጉዳዩን አጣርተው እንዲቀርቡ የሚሾመው ፍርድ ቤቱ እንደሆነ በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ተደንግጓል ፍርድ ቤቱ የሚሾማቸው ልዩ አዋቂ ምስክሮች ከተከራካሪዎቹ አንደኛውን ለመደገፍ ሣይሆን ፍርድ ቤቱ የሰጠውን ትእዛዝ የሙያ ሥነ ምግባር የሚጥልባቸውን ግዴታ ተከትለው ገለልተኛ ሆነው ፍሬ ጉዳዩን በመመርመር ለፍርድ ቤቱ ሪፖርት የማቅረብ ግዴታ አለባቸው በፍርድ ቤቱ የተመደቡ ልዩ አዋቂ ምስክሮች የሙያ ምግባር የሚጥስ ወይም ገለልተኛ በመሆን ከሙያ አንፃር ጉዳዩን መርምረው ማቅረባቸው አከራካሪ በሚሆንበት ጊዜ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩ በሌላ ባለሙያ እንዲጣራ ማድረግ ይጠበቅበታል በያዝነው ጉዳይ ይግባኝ ሰሚው ችሎት ባለሙያዎቹን ሲመድብ ነፃና ገለልተኛ የሆኑ ባለሙያዎች በመምረጥ በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር መሠረት ባላቸው ልዩ የሒሣብ እውቀት ሒሣቡን መርምረው መመደብ ሲገባው አመልካች የራሱን ባለሙያ እንንዲያቀርቡ ማድረጉ ተገቢነት አልነበረውም ይግባኝ ሰሚው ችሎት ባለሙያዎቹ በጋራ ሒሣቡን ሠርተው እንዲያቀርቡ የሰጣቸውን ትእዛዝ ባለሙያዎቹ አላከበሩም ባለሙያዎቹ የፍርድ ቤቱ ልዩ አዋቂ ምስክር ሆነው ከተሰሙ በጊላ ከሁሉም በላይ ለፍርድ ቤቱ ትእዛዝና መመሪያ ተገዥ በመሆን የሙያ ሥራቸውን ማከናወን አለባቸው የልዩ አዋቂ ሒሣብ አጣሪዎች የችሎቱ ትእዛዝና በመመሪያ መጣስ አመልካች የመደበው ባለሙያ የአመልካችን ክርክር በመደገፍ የሒሣብ ሪፖርት ተጠሪ የመረጠው ባሉሙያ ተጠሪን በመደገፍ የሒሣብ ሪፖርት አቅርበዋል የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ሁለቱም ምስክሮች ችሎቱ ከሰጣቸው ትእዛዝና መመሪያ ውጭ ሒሣቡን በተናጠል ሠርተው ሲያቀርቡለት የሁለቱንም ሪፖርት ውድቅ በማድረግ ሂሣቡ በሌላ ባለሙያ ወይም ኦዲት ለማድረግ በተቋቋሙ ሕጋዊ ድርጅት በኩል ተጣርቶ እንዲቀርብ ትእዛዝ መስጠት ነበረበት ይግባኝ ሰሚው ችሎት በሰጣቸው ትእዛዝና መመሪያ ተመርተው ሒሣቡን ያላጣሩ መሆኑን እያወቀና ችሎቱ ከሰጣቸው ትእዛዝ ውጭ ሁለቱም ባለሙያዎች በተናጠል የመሰላቸውን ሁለት የዚሣብ መግለጫ ካቀረቡለት በጊላ በአመልካች በኩል የተመረጠው ባለሙያ የቀረበው ጥቅል ሒሣብ ስለሆነ አሣማኝ አይደለም ከተጠሪ የተመረጠው ባለሙያ ያቀረበው ዝርዝር ሪፖርት ስለሆነ አሣማኝ ነው በማለት የሰጠው ውሣኔ ስለ ልዩ አዋቂ አጣሪ አመዳደብና አሠራርና የተዘረጋውን ሥርዓትና የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ድንጋጌን የሚቃረን በመሆኑ መሠረታዊ የሕግ ስህተት አለበት በማለት ወስነናል ውሣኔ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠው ውሣኔ ተሽሯል የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ብቃት ያለው ገለልተኛ የሒሣብ ባለሙያ ወይም ፈቃድ ያለው የኦዲት ድርጅት በመመደብ ሒሣቡ ተጣርቶ እንዲቀርብ በማድረግ ውሣኔ እንዲሰጥበት ጉዳዩን በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር መሠረት መልሰን ልክከንለታል በዚህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለየራሣቸው ይቻሉ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ተወ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሐጐስ ወልዱ ዳሼ መላኩ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ወሮ አባይነሽ ገህይወት ወኪል ወት ትፅግስት ደመወዝ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ እታገኝ ደሣለኝ አልቀረቡም መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፉፍረድ በዚህ መዝገብ ለሰበር የቀረበው ክርክር በፍትሐብሔር ክስ ክርክሩ ሊሰማ በተወሰነው ቀነ ቀጠሮ ከሣሽ ወገን አልቀረበም ተብሎ በፍሥሥሕቁ መሠረት ተከሣሽ ተሰናብተዋል በተባለበት ጉዳይ በፍሥሥሕቁ ጋ መሠረት እንደገና ክሱ እንዲታይ ሣይጠየቅ በቀጥታ ለይግባኝ ሰሚ ፍቤት ይግባኙ ቀርቦ ሊታይ የሚችል ስለመሆን አለመሆኑ የሚመለከት ነው ክርክሩ የተደመረው ደቡብ ጐንደር መስተዳደር ዞን ከፍተኛ ፍቤት ሆኖ ከሣሽ የነበሩት የአሁኗ አመልካች ናቸው ተከሣሾች የነበሩት ደግሞ ሀብታሙ ጌትነት እና የአሁኗ ተጠሪ ናቸው ኛው ተከሣሽ ሀብታሙ ጌትነትና የአሁኗ ተጠሪ እናትና ልጅ ናቸዉ ከሣሽ ሁለቱን እናትና ልጅ በአንድነት የከሰሷቸው ልጅየው ሰርቆ ወስዷል የተባሉትን የተለያዩ የወርቅ ጌጣጌጦች ዋጋ ብር ዐ እንዲከፍሏቸው ነው የአሁኗ ተጠሪ ልጃቸው ሰርቋል በተባለው ወርቅ ጉዳይ ገንዘቡን ሊከፍሉ ይገባል ተብሎ የተከሰሱት በፍትሐብሔር ህግ ቁጥር መሠረት ፃላፊነት አለባቸው በሚል ምክንያት ነው ሁለቱ ተከሣሾች ክሱ ደርሷቸው በጽሁፍ መልስ ሰጥተው በፍሥሥሕቁ መሠረት ክርክሩ ሊሰማ በተወሰነው ቀነ ቀጠሮ ከሣዷዉ የአሁኗ አመልካች ባለመቅረባቸውና የአሁኗ ተጠሪም በጽሁፍ በሰጡት መልስ ዛላፊ ልሆን አይገባም ብለው ክደው በመከራከራቸው የዞኑ ከፍተኛ ፍቤት ይህንኑ ከፍሥሥሕቁ ጋር በማገናዘብ መርምሮ የአሁኗ ተጠሪ ፃላፊነት የለባቸውም ወደሚለው ጭምር የገባ ቢሆንም በእርሳቸው ላይ ክሱ አይቀጥልም ብሎ አሰናብቷቸዋል በመጨረሻም ፍርድ በሚለው የተወሰነውና መዝገቡም ሣይዘጋ የቆየው አንደኛው ተከሣሽ በጽሁፍ በሰጠው መልስ ወንጀሉን ስለመሠረቱ ማመኑ በፍትሐብሔር የቀረበበትን ክስም እንዳመነ ይቆጠራል ተብሎ በመወሰዱ ሲሆን በተሰጠው ፍርድም በክሱ ለተጠየቀው ገንዘብ ፃላፊነት አለበት ተብሎ ተወስኗል የአሁኗ አመልካች ኛዋ ተከሣሽ የአሁኗ ተጠሪ በፍሥሥሕቁ መሠረት ታይቶ ከከሱ እንዲሰናበቱ የተደረገበትን የዞኑ ከፍተኛ ፍቤት ፍርድ በመቃወም በቀጥታ ለአማራ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍቤት ይግባኙን አቅርበው ፍቤቱ ግራ ቀኙ እንዲቀርቡ አድርጐ ክርክሩን ከሰሙ በኋላ መርምሮ በሰጠው ውሣኔ የአሁኗን ተጠሪ በሚመለከት የዞኑ ከፍተኛ ፍቤት በመጨረሻ አጠቃሎ በሰጠው ፍርድ ክርክሩ ሊሰማ በተቀጠረበት ቀነ ቀጠሮ ከሣጂ ስላልቀረቡና ተከሣዷም በጽሁፍ በሰጡት መልስ ክሱን ስለካዱ በፍሥሥሕቁ መሠረት ታይቶ ተሰናብተዋል ስላለው ያነሣው ነገር ሣይኖር በቀጥታ ወደ ዛላፊነቱ ክርክር በመግባት በወቅቱ አካለመጠን ያልደረሰው ልጅ ለሰረቀው ወርቅ በፍትሐብሔር በኩል ስላለው ፃላፊነት የልጁ እናት የአሁኗ ተጠሪ በፍብሔር ህግ ቁጥር መሠረት ፃላፊነት አለባቸው ብሎ የዞኑ ከፍተኛ ፍቤት የሰጠውን ፍርድ በፍሥሥሕቁ መሠረት በመሻር ክስ የቀረበበትን ገንዘብ ብር ለአሁኗ አመልካች ሊከፍሉ ይገባል በሚል ወስኗል ቀጥሎ ጉዳዩ የቀረበለት የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ደግሞ ክርክሩን መርምሮ በሰጠው ፍርድ የደቡብ ጐንደር ዞን ከፍተኛ ፍቤት የአሁኗ ተጠሪ በሚመለከት የክሱን መዝገብ የዘጋው በፍሥሥሕቁ መሠረት ስለሆነ ከሣሽም የአሁኗ አመልካች በፍሥሥሕቁ መሠረት የክሱ መዝገብ ይከፈትልኝ የሚል ጥያቄ ሣያቀርቡ በቀጥታ ለክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኙን ያቀረቡት ትክክል አይደለም የክልሉ ጠቅላይ ፍቤትም ወደ ፍሬ ነገሩ መግባት አልነበረበትም ይግባኙን መቀበሉም የስነስርዓት ህጉን የተከተለ አይደለም በማለት በዚሁ ስነስርዓት ምክንያት የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት የሰጠውን ውሣኔ በመሻር የዞኑ ከፍተኛ ፍቤት የሰጠውን ፍርድ አጽንቶታል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የአማራ ክልላዊ መንግስት የጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሰጠው ፍርድ መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ስለሆነ ሊታረም ይገባል በማለት በህገ መንግስቱ አንቀጽ ዐ መሠረት የቀረበ ሲሆን ጉዳዩም ለሰበር ችሎት የሚያስቀርብ ነው በመባሉ ግራ ቀኙ እንዲቀርቡ ተደርጐ መልስ አና የመልስ መልሱን በጽሁፍ በመለዋወጥ ክርክራቸውን አድርገዋል ጉዳዩም ከህጉ ጋር ተገናዝቦ ተመርምሯል ክሱን በመጀመሪያ ደረጃ ያየው የደቡብ ጐንደር መስተዳደር ዞን ከፍተኛ ፍቤት ሁለተኛ ተከሣሽ የነበሩት የአሁኗን ተጠሪ በሚመለከት የክሱን መዝገብ በፍሥሥሕቁ መሠረት ነው የዘጋው ለማለት ይቻላል አይቻልም። የሚለውን በተመሰከተ ከሣሽ የሆኑት የአሁኗ አመልካች በፍሥሥሕቁ መሠረት ክርክሩ በቃል ሊሰማ በተወሰነው ቀነ ቀጠሮ ሣይቀርቡ መቅረታቸውንና ሁለተኛ ተከሣሽ የነበሩት የአሁኗ ተጠሪ ደግሞ በጽሁፍ በሰጡት መልስ ሃላፊ ልሆን አይገባም ብለው ክሱን ሙሉ በሙሉ በመካድ መከራከራቸውን የዞኑ ከፍተኛ ፍቤት በመጨረሻ የሰጠው ፍርድ ከመዝገቡ ጋር ተያይዞ የቀረበው ኮፒው የሚያስረዳ ሲሆን ፍቤቱ በዚህ ፍርድ ላይ የአሁኗን ተጠሪ ክዶ የመከራከር ሁኔታ የተመለከተው የአሁኗ አመልካች ክርክሩ ሊሰማ በተቀጠረበት ቀነ ቀጠሮ ባለመቅረባቸው ከፍሥሥሕቁ ጋር በማያያዝ ነው ፍቤቱ በፍርዱም ላይ የጀመረው ከሣሽ ለቃል ክርክር ስላልቀረቡ መዝገቡ በፍሥሥሕቁ መሠረት ተመርምሯል በማለት ነው ቀጥሎም ኛዋ ተከሣሽ በጽሁፍም ሆነ በቃል ሃላፊ ልሆን አይገባም ብለው ስለመከራከራቸው ከሣሽ ደግሞ በቃል ክርክሩ ላይ ቀርበው በዚህ ላይ ተቃውሞ እንዳላቀረቡ በመግለጽ ኛዋ ተከሣሽ ፃላፊነት የለባቸውም ብለናል በማለት ከክሱ አሰናብቷቸዋል ከዚህም የአጻጻፍና የአገላለጹ ሁፄታ እንጅ ኛዋን ተከሣሽ የአሁኗን ተጠሪ የዞኑ ከፍተኛ ፍቤት ያሰናበታቸው በፍሥሥሕቁ መሠረት መሆኑን መረዳት ይቻላል መዝገቡ ወዲያውኑ ያልተዘጋው ኛ ተከሣሽ ክሱን አምኗል ተብሎ በመቀጠሉና ፍቤቱም ውሣኔ ሊሰጥበት በማቆየቱ ነው የአሁኗን ተጠሪ በሚመለከት በፍሥሥሕቁ መሠረት የክሱ መዝገብ ተዘግቷል ለማለት የሚቻል ሆኖ ስለተገኘ አመልካች በዚህ ረገድ ያቀረቡት የሰበር ክርክር ተቀባይነት የሚሰጠው አይደለም ተጠሪን በተመለከተ የክሱ መዝገብ በፍሥሥሕቁ መሠረት ተዘግቷል የሚባል ሆኖ ከተገኘ ከሣሽዋ የአሁኗ አመልካች በፍሥሥሕቁ መሠረት ጥያቄ በማቅረብ እንደገና መዝገቡ ተከፍቶ ነገሩ እንዲቀጥል ማድረግ ይኖርባቸዋል አመልካች ይህንን ሣይፈጽሙ ተጠሪ በፍሥሥሕቁ መሠረት በተሰናበቱበት ላይ በቀጥታ ይግባኝ ለማቅረብ የሚያስችላቸው ስነስርዓት የለም የአማራ ክልላዊ መንግስት ሰበር ሰሚ ችሎት የሰጠው ውሣኔም ሲታይ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ሆኖ አልተገኘም ውሃሣኔ ኛ የአማራ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ ሐምሌ ቀን ዐዐ ዓም የሰጠው ፍርድ በፍሥሥሕቁ መሠረት ጸንቷል ኛ ወጪና ኪሣራ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት እከ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች ሐጎስ ወልዱ ዳሼ መላኩ ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ወሮ ብርሃኔ አዱላ ቀረቡ ተጠሪ ግርማ አብዲሣ አልቀረቡም መዝገቡ የተቀጠረው ለመመርመር ሲሆን መርምረን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ይህ የሰበር ጉዳይ የቀረበው የይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜን አስመልክቶ በፍብሥሥቁ የተደነገገውን ድንጋጌ አፈፃፀም ከግራ ቀኙ ክርክር አንፃር ተመልክቶ ተገቢውን ትርጉም ለመስጠት በሚል ነው የአሁን አመልካች ባቀረበቺው የአፈፃፀም ክስ መነሻ የጋምቤላ ከተማ ዙሪያ ከፍተኛ ፍቤት በፍመቁ መጋቢት ቀን ዓም በዋለው ችሎት ዳኝነቱን በትዕዛዝ መልክ ሰጥቷል በዚህ ትፅዛዝ ላይ የአሁን አመልካች ቅር ተሰኝተው ሚያዝያ ቀን ዓም በተፃፈ ትዕዛዝ የተሰጠበት የመዝገብ ግልባጭ እንዲሰጣቸው ስለመጠየቃቸውና በጥያቄው መሠረት ግንቦት ቀን ዓም ግልባጩ እንደተሰጣቸው ትዕዛዙን በሰጠው ፍቤት በፍመቁ ግንቦት ቀን ዓም በተፃፈ ሸፒ ላይ ከተዘረዘረው መረዳት ችለናል እንዲሁም ይህ ግልባጭ ከደረሳቸው በኋላ ሰኔ ቀን ዓም የተፃፈ ዝርዝር የይግባኝ አቤቱታ አዘጋጅተው ይግባኙን እንዳቀረቡ ይግባኝ ሰሚው የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት በአፈይመቁ ሰኔ ቀን ዓም በዋለው ችሎት ከሰጠው ዳኝነት ተገንዝበናል ከላይ እንደተመለከተው ለይግባኙ ምክንያት የሆነው ዳኝነት መቼ ተሰጠ ይግባኝ ባይ ቅሬታ እንዳላቸው ገልፀው ግልባጭ አንዲሰጣቸው መቼ ጠየቁ በጥያቄው መሠረት የመዝገቡን ግልባጭ ፍቤቱ መቼ ሰጣቸው ግልባጩ ከተሰጣቸው በላ የይግባኝ ቅሬታ አዘጋጅተው ለይግባኝ ሰሚው ፍቤት መቼ አቀረቡ የሚለውን አስመልክቶ ለማረጋገጥ ማስረጃ ሆነው የቀረቡት በፍቤቶች የተሰጡት ማረጋገጫዎች ከመሆናቸውም በላይ ተጠሪ ይህንን ለማስተባበል የሚያስችል የተለየ ክርክር አላቀረበም ይግባኝ ሰሚው ፍቤትም የአመልካች የይግባኝ መዝገብ እንደቀረበለት ለይግባኙ ምክንያት የሆነው ዳኝነት የተሰጠበትን መጋቢት ቀን ዓም እና የይግባኝ ቅሬታ የቀረበበትን ሰኔ ቀን ዓም በፍሬ ነገር ረገድ የቀረቡትን ጊዜዎች መነሻ በማድረግ በፍብሥሥሕቁ የተመለከተው የሁለት ወር የይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜ ካለፈ በላ የቀረበ የይግባኝ መዝገብ ስለሆነ ተቀባይነት የለውም በማለት መዝገቡን ዘግቶ አሰናብቷል የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎትም ይህ የይግባኝ ሰሚው ፍቤት የሰጠው ዳኝነት የይግባኝ አቤቱታን አቀራረብ ጊዜን አስመልክቶ ከተቀመጠው ድንጋጌ ጋር ተገናዝቦ ሲታይ መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት አይደለም ሲል የበኩሉን ዳኝነት ሰጥቶበታል የጉዳዩ አመጣጥ ከላይ ባጭሩ የተመለከተው ሲሆን እኛም ጉዳዩን እንደሚከተለው መርምረናል ለጉዳዩ አግባብነት ባለው ድንጋጌ በፍብሥሥሕቁ ላይ የይግባኝ አቤቱታ ለይግባኝ ሰሚው ፍቤት መቅረብ የሚገባው ይግባኝ የሚባልበት ጉዳይ በተፈረደ በ ቀን ውስጥ ነው በማለት ተደንግጓል የዚህን ድንጋጌ አነጋገር በቀጥታ ከወሰድን በማናቸውም ሁኔታ ቢሆን የይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜ ይግባኝ የሚባልበት ፍርድ በተፈረደ በ ቀን ጊዜ ውስጥ መሆን ይኖርበታል ወደሚለው መደምደሚያ የሚያደርሰን በመሆኑ ተከራካሪው ወገን ግልባጭ በመጠየቅና በማግኘት ረገድ ያሳየው ጉድለት ሳይኖር ፍቤቶች ባላቸው አሠራር ምክንያት የባከነውን ጊዜ ሁሉ በስሌት ውስጥ የሚያስገባ ሆኖ ስለሚገኝ ድንጋጌው ትርጉም የሚያስፈልገው ሆኖ ተገኝቷል ድንጋጌው ሥነ ሥርዓታዊ አንደመሆኑ መጠን ሥነ ሥርዓታዊ ድንጋጌዎችን ሥራ ላይ በምናውልበት ጊዜ ትርጉም ካስፈለገ በተለይ የሥነ ሥርዓት ህግ ግብን መሠረት በማድረግ ውጤታማ እና ትርጉም ባለው አኳሏቷን ተግባራዊ ፋይዳውን በማየት ሌሎች መሠረታዊ ህጎችን ከምንተረጉምበት መደበኛ የአተረጓጎም ዘዴ በተለየ ሁኔታ ልንተረጉም ስለሚገባ ይህ የፍብሥሥሕቁ ድንጋጌ በግልፅ የተቀመጠ ስለሆነ ትርጉም ሳያስፈልገው እንዳለ በሥራ ላይ ሊውል ይገባል የሚያሰኝ አይደለም ስለሆነም ፍርድ እንደተፈረደበት ይግባኝ አንደሚጠይቅ ገልፆ የይግባኝ መጠየቂያ ከቀረበበት ጊዜ ጀምሮ የመዝገብ ግልባጭ እስኪሰጠው ድረስ ያለው ጊዜ ለይግባኝ ማቅረቢያ ተብሎ ከተሰጠው ቀን ስሌት ውስጥ ሊካተት አይገባውም ይህ በፍቤት አሠራር ምክንያት የባከነው ጊዜ ከይግባኝ ጥያቄው አቅም ውጭ የሆነና እንደበቂ ምክንያት ስለሚቆጠር የይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜ እንዳለፈበት በይግባኝ ማስፈቀጃ አቤቱታ አማካኝነት ይግባኙ እንዲቀርብ ያድርግ የሚለውን መስመር መከተል ይኖርብናል እንዳይባል ከላይ እንደተጠቀሰው አስቀድሞ ውጤቱ ለሚታወቅ ጉዳይ ትርጉም አልባ የሆነ ሥርዓት እንዲፈፀም ለማድረግ ብቻ ከሚሆን በቀር ተግባራዊ ውጤት የሚያስከትል ሆኖ አይገኝም ስለሆነም ይህ በፍብሥሥቁ የተመለከተው የይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜ ይሰላ ከተባለ ፍርዱ በተፈረደበት ቀን እና ይግባኝ ጠያቂው የይግባኝ አቤቱታ ሊያቀርብ አንደሚፈልግ ገልፆ የመዝገብ ግልባጭ በጠየቀበት ጊዜ መካከል የባከነውን ጊዜ የመዝገብ ግልባጭ ከደረሰበት ጊዜ ጀምሮ የይግባኝ አቤቱታውን አዘጋጅቶ ለይግባኝ ሰሚው ፍቤት እስካቀረበበት ድረስ የባከነውን ጊዜ በማስላትና በመደመር ቀን ማለፉ እና አለማለፉ እንዲለይ በማድረግ ሊሆን ይገባል ከዚህም አንፃር አሁን በአጅ ያለውን ጉዳይ ስንመለከት ፍርዱ ከተፈረደበት ከመጋቢት ቀን ዓም ጀምሮ የይግባኝ መጠየቂያ ለፍቤቱ እስከቀረበበት እስከ ሚያዝያ ድረስ ያለው ጊዜ ሲታሰብ ቀናት ያለፉ እንዲሁም ግልባጩ በአመልካች እጅ ከደረሰበት ከግንቦት ቀን ጀምሮ የይግባኝ ቅሬታ ተዘጋጅቶ ለይግባኝ ሰሚው ፍቤት እስከቀረበበት እስከ ሰኔ ቀን ዓም ድረስ ያለው ጊዜ ቀናት ብቻ በድምሩ ቀናት ብቻ ያለፉ እንጂ በህጉ የተቀመጠውን የ ቀን ጊዜ የተላለፈ ሆኖ ባለማግኘታችን የአመልካች የይግባኝ ጉዳይ የይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜ ካለፈ በላ የቀረበ ስለሆነ ተቀባይነት የለውም በሚል የጋምቤላ ይግባኝ ሰሚው ጠቅላይ ፍቤት እና የጠቅላይ ፍቤቱ ሰበር ሰሚው ችሎት የሰጡት ዳኝነት ድንጋጌውን በመተርጎም ረገድ ትክክለኛውን የትርጉም መስመር የተከተለ ሆኖ ስላላገኘነው የሚከተለውን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ የጋምቤላ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሉት በአፈሰመቁ ሐምሌ ቀን ዓም እና ጠቅላይ ፍቤቱ በአፈይመቁ በ ዓም የሰጡትን ትዕዛዞች በፍብሥሥሕቁ መሠረት ሽረናል የአመልካች የይግባኝ አቤቱታ የማሰማት መብታቸው የይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜውን ያለፈ ሆኖ አልተገኘም የአመልካችን የይግባኝ ጉዳይ ተቀብሎ እንደ ሥርዓቱ ማየት ይቀጥል ዘንድ ጉዳዩን በፍብሥሥሕቁ መሠረት ወደ ጋምቤላ ከተማ ዙሪያ ከፍተኛ ፍቤት መልሰናል ይህ የሰበር ክርክር ላስከተለው ወጭና ኪሣራ ግራቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡን ዘግተናል ያሟይዕሟያ ያላምዕፖ ዳሞቻ ሪረማ ለፅያሦ ራታ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሐጎስ ወልዱ ዳሼ መላኩ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች አቶ በቀለ ጃፋር ቀረቡ ተጠሪ እነ ወሮ ሙሉነሽ ማሞ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የውርስ ንብረት ክርክርን መሠረት ያደረገ ሲሆን ክርክሩ ሲጀመር ከሣሽ የነበሩት የአሁኑ ተጠሪዎች ናቸው ተከሣሽ ደግሞ አመልካች ነበሩ ተጠሪዎች በአመልካች ላይ ያቀረቡት ክስ ይዘቱ ሲታይ የእናታችንን የውርስ ሀብትና ይዞታ አመልካች ይዞ ስለሚገኝ እንዲለቅልን ይወስንልን የሚል ሲሆን የአሁን አመልካች ለክሱ በሰጡት መከላከያ መልስ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያና የፍሬ ነገር ክርክር አቅርበዋል በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት ያቀረቡት የውርስ ሀብት ይገባናል ጥያቄ በይርጋ የሚታገድ መሆኑን የሚገልጽ ሲሆን በፍሬ ነገር ደረጃ ደግሞ የውርስ ሀብቱን ያልያዙ መሆኑን የሚያሳይ ነው ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው የሱልልታ ወረዳ ፍርድ ቤትም በአመልካች በቀረበው የይርጋ መቃወሚያ ብይን ሳይሰጥ በማለፉ አመልካች ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለሰሜን ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅረበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በሁዋላ ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የስር ፍርድ ቤት በአመልካች በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ላይ ብይን ሳይሰጥ ማለፉ ሥነ ስርዓቱን የተከተለ አይደለም በማለት በስር ፍርድ ቤት የተፈፀመውን የስነ ስርአት ግድፈት በማረም በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ላይ ተገቢውን ማጣራት በማድረግ የስር ፍርድ ቤት ብይን እንዲሰጥ ጉዳዩን መልሶታል ከዚህም በሁዋላ የስር ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የአመልካች ማስረጃ እንዲሰሙ ያዘዘ መሆን ያለመሆኑን ማብራሪያ እንዲሰጥና ትአዛዙንም አመልካች አድርሰው ማብራሪያውን እንዲያቀርቡ የስር ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሰጥቶ አመልካች ይህንኑ ትዕዛዝ አልፈፀሙም ይልቁንም ቀድሞ ዘርዝረው ያላቀረቡትን የመከላከያ ማስረጃ ዝርዝር አቅርበዋል በማለት መዝገቡን ዘግቶታል በዚህ ብይን አመልካች ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰበር አቤቱታቸውን ደግሞ ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ቢያቀርቡም ተቀባይነት አላገኙም የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ በመቃወም ለማስለወጥ ነው አመልካች ነሐሴ ቀን ዐዐ ዓም በፃፋት ሦስት ገፅ የሠበር አቤቱታ በበታች ፍርድ ቤቶች ብይን ላይ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈፅሟል የሚሉባቸውን ምክንያቶች ዘርዝረው አቅርበዋል አቤቱታቸው ተመርምሮም በሰበር ችሎቱ ሊታይ የሚገባው ነው ተብሎ በመታዘዙ ለተጠሪዎች ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው የፅሑፍ መልሳቸው ሰጥተዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታ መነሻ ከሆነው ወሣኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው የአሁኑ አመልካች ተጠሪዎች ባቀረቡባቸው የውርስ ንብረት ይልቀቅልን የዳኝነት ጥያቄ የይርጋ ክርክር አንስተው የሥር ፍርድ ቤት በዚሁ ላይ ብይን ሳይሰጥ በማለፋ የበላይ ፍርድ ቤት በአመልካች የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ላይ ተገቢው ብይን እንዲሰጥ ለስር ፍርድ ቤት ጉዳዩን ከመለሰለት በሁዋላ በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ላይ ብይን ለመስጠት ማስረጃ መስማት እንደአለበት የስር ፍርድ ቤት አምኖ ተገቢ ነው ያለውን ትዕዛዝ የሰጠ መሆኑ ነው የስር ፍርድ ቤት ወደዚህ ድምዳሜ የደረሰው ይግባኙን ተመልክቶ በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ላይ ተገቢው መጣራት ተደርጎ ብይን ሊሰጥበት ይገባል በማለት ውሣኔ የሰጠው የበላይ ፍርድ ቤት ተገቢው መጣራት ተደርጓል ሲል ማስረጃ ተሰምቶ መሆን ያለመሆኑን ማብራሪያ እንዲሰጥበት ይህንኑም አመልካች ተከታትለው እንዲያስፈፅሙ በማለት ትዕዛዝ ሰጥቶ አመልካች ይህንኑ ትዕዛዝ ሳያስፈፅሙ አዲስ የማስረጃ ዝርዝር አቅርበዋል በሜል ነው ይሁን እንጂ የአመልካች የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ መሰረት ያደረገው የጊዜ ማለፍ ሲሆን ይህ የጊዜ ማለፍ ደግሞ ተጠሪዎች ካቀረቡት ክስ ባሕርይ እና ክስ ከተመሰረተበት ጊዜ አንፃር ታይቶ አግባብነት ባለው ሕግ ምላሽ የሚሰጠው ከመሆን ውጪ የተከሣሽ ማስረጃ ሊሰማ የሚችልበት ሕጋዊ ምክንያት የሌለው ነው ተጠሪዎች የጊዜውን ማለፍ አምነው የይርጋ ጊዜውን ሊያቋርጡ የሚችሉ ሕጋዊ ምክንያት ያላቸው ስለመሆኑ ጠቅሰው ተከራክረው አመልካች ይህንኑ ሊያስተባብል የሚችል ክርክርና ማስረጃ ያላቸው ስለመሆነ ጠቅሰው መከራከራቸውን የሚያሳይ የክርክር ሂደትም የለም የሥር ፍርድ ቤት በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ላይ ብይን እንዲሰጥ ይግባኙን የተመለከተው የበላይ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሲሰጥም በጊዜው ማለፍ ላይ ማስረጃ እንዲሰማ ብሎ የገለፀው ነገር የሌለ መሆኑ ግልጽ ነው በመሆኑም በአመልካች በኩል የይርጋ ጊዜ አልፏል በሚል የቀረበው ክርክር ተቀባይነት ያለው መሆን ያለመሆኑን የክሱን አይነትና ክሱ የቀረበበትን ጊዜ ለጉዳዩ አግባብነት ካለው ሕግ ጋር በማዛመድ ብይን የሚሰጥበት ሆኖ እያለ የስር ፍቤት የሰው ማስረጃ መቅረብ አለበት ያለበት አግባብ ሕጋዊ ምክንያት ሳይኖረው መሆኑን ከመዝገቡ ተረድተናል ይህ ደግሞ የፍብሥሥሕቁጥር ሠ እና ስር የተመለከቱትን ድንጋጌዎችን ይዘትና መንፈስ እንዲሁም አላማቸውን ያላገናዘበ ከመሆኑም በላይ የአመልካችን የመከራከር መብት ያጣበበ ሆኖ አግኝተናል በመሆኑም የስር ፍርድ ቤት ጉዳዩ ከተመለሰለት በሁዋላ መዝገቡን የዘጋበት ሥርዓት መሰረታዊ የሆነ የሥነ ስርዓት ሕግ ስህተት ያለበት ሆኖ ስለአገኘን ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በሱልልታ ወረዳ ፍርድ ቤት በመቁጥር ጥር ዐ ቀን ዐዐ ዓም ተሰጥቶ በፊንፊኔ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ዐዐዐ መጋቢት ዐ ቀን ዐዐ ዓም በኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር ሐምሌ ዐ ቀን ዐዐ ዓም በትዕዛዝ የጸናው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ተሽራል አመልካች ያቀረቡት የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ የተጠሪዎችን የክስ አይነትና ለጉዳዩ ቀጥተኛ ተፈፃሚነት ያለውን ሕግ መሰረት በማድረግ ተገቢው ብይን ከሚሰጥበት በስተቀር የአመልካች የመከላከያ ማስረጃ እንዲሰማ የሚደረግበት ህጋዊ ምክንያት የለም ብለናል የሱልልታ ወረዳ ፍርድ ቤት መዝገቡን በማንቀሳቀስ ጉዳዩን ከዚህ በፊት ባላዩት ዳኛ አንዲታይ በማድረግና በአመልካች የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ላይ ተገቢውን ብይን በመስጠት ጉዳዩን እንዲዳኝ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተመልሶለታል በዚህ ችሎት ግራ ቀኙ ለአደረጉት ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሣራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ጽሽ የሰመቁ ሚያዚያ ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሓጎስ ዋልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሀመድ ነጋ ዱፍሣ አመልካች አቶ አዱኛ አጃው የቀረበ የለም ተጠሪ ቀስቅስ አየነው የቀረበ የለም መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የከብቶች ግምት ይከፈለኝ ጥያቄን የሚመለከት ስሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ አመልካች በአሁኑ ተጠሪና ለጉዳዩ ዋስትና ገብተውላቸዋል በሚሏቸው ግለሰብ ላይ በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው የአመልካች የስር ክስ ይዘትም ባጭሩ የግላቸው የሆኑት ሶስት ከብቶች ጠፍተውባቸው ተጠሪን ጠርጥረው በሽማግሌ ሲጠይቋቸው በቤተክርስቲያን ለመማማል ፈቃደኛ ከሆኑ በኋላ እንደገና አልምልም ወስጄአለሁ በማለት አምነው መስከረም ቀን ዓም በተደረገ ስምምነት መሰረት ብር ስምንት ሺህ ብር ለመክፈል መስማማታቸውን ተጠሪ ይህንኑ ባይከፍሉ ደግሞ በስር ሁለተኛ ተከሣሽ የነበሩት አቶ ባበዩ ሲሳይ የተባሉት ግለሰብ የዋስትና ግዴታ መግባታቸውን ሆኖም በውሉ መሰረት ገንዘቡ ያልተከፈላቸው መሆኑን ዘርዝረው የከብቶቹ ግምት የሆነው ብር ስምንት ሺህ ብር እንዲከፈላቸው ይወሰንላቸው ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ ተጠሪ ለክሱ በሰጡት መከላከያ መልስም ጉዳዩ ቀድሞ በማህበራዊ ፍቤት ቀርቦ ውድቅ የተደረገ መሆኑን ገልጸው ክሱ በድጋሚ ሊቀርብ እንደማይገባ በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት ያነሱ ሲሆን በፍሬ ነገር ደረጃ ደግሞ ውሉን በፃይል የፈረሙ መሆኑን ገልፀው ሕጋዊ አይደለም በማለት ተከራክረዋል የስር ፍርድ ቤትም የተጠሪን መከራከሪያ ውድቅ አድርጎ ለክሱ መሰረት የሆነውን ገንዘብ ብቻቸውን እንዲከፍሉ ሲል ወስኗል ከዚህ በኋላም ተጠሪ ይግባኛቸውን ለአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቢያቀርቡም ይግባኙ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ተሰርኮዞባቸዋል ተጠሪ የሰበር አቤቱታቸውን ከክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አቅርበውም ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ ጉዳዩ ቀድሞ የማሕበራዊ ፍርድ ቤት ቀርቦ ያለቀ ነው በሚል ምክንያት የበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ተሽሮአል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንነ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር እቤቱታ መሠረታዊ ይዘትም ለክሱ መሠረት የሆነው የመስከረም ቀን ዓም ውል ሆኖ አያለ በ ዓም በቀበሌ ማሕበራዊ ፍርድ ቤት ቀርቦ የመጨረሻ ውሳኔ አግኝቷል ተብሎ መወሰኑ ያላግባብ ነው በማለት የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት የሰጠው ውሳኔ እንዲሻር ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም በሰበር ችሎቱ ሊታይ የሚገባው ነው ተብሎ በመታመኑ ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው የጽሑፍ መልሳቸውን ሰጥተዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተመለከተው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመረውም የዚህን ችሎት ምላሽ የሚያስፈልገው አቢይ ነጥብ የአመልካች ክስ በቀበሌ ማሕበራዊ ፍርድ ቤት የመጨረሻ ውሳኔ ያገኘ ነው ተብሎ መወሰኑ ባግባቡ ነው። የሚለው ነው የከተማው አስተዳደር ካርታ የመስጠትየመሰረዝየማሻሻልየማምከን የማገድ እና አሻሽሎ የመስጠት ሙሉ ስልጣን ያለው ቢሆንም የሊዝ ውልን መሰረት አድርጐ የተሰጠውን ካርታና የምስክር ወረቀት መልሶ ከሕግ ውጪ ሰርዞ ሲገኝ በእርምጃው ላይ ቅሬታ ያለው ወገን ጉዳዩን ለፍርድ ቤት እንዲያቀርብ የሚከለከልበት ስርዓት የሌለ ስለመሆኑ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስፈፃሚና የማዘጋጃ ቤት አግልግሎት አካላት ስልጣንና ኃላፊነትን ለመደንገግ የወጣውክርክሩ ሲጀመርም ሆነ ከተጀመረ በላ በስራ ላይ ያለው ሕግ ያሳያል ይልቁንም የተሻሻለው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቻርተር አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሀ እናመ ድንጋጌዎች ሲታዩ የተያዘውን ጉዳይ አይነት የአዲስ አበባ ከተማ ነክ ፍርድ ቤት ተቀብሉሎና አከራክሮ ለመወሰን የስረ ነገር ሥልጣን ያለው ስለመሆኑ ያስገነዝባሉ አመልካቾች በስር ፍርድ ቤት በአማራጭ ባቀረቡት ክርክርም ይህንኑ ደግፈው ሲከራከሩ የነበሩ መሆኑነ ግልጽ ነው ጉዳዩ ለሰበር ሰሚ ችሎቱ ቀርቦ ሊታይ ይገባል ሲባል የተያዘው ጭብጥ ሰበር ችሎቱ ከሰጠው አስገጃጅ የሕግ ትርጉም አንፃር ለማየት ተብሎ ሲሆን ይህ ሰበር ችሎት አስገዳጅ የሆነ የሕግ ትርጉም ሰጥቶባቸዋል ተብለው ሊጠቀሱ የሚችሉት መዛግብት የመቁጥር እና በመቁጥር በተያዘው ጉዳይ ካለው ፍሬ ነገር እና የሕግ ክርክር ሙሉ በሙሉ ግንኙነት አላቸው ሊባሉ የሚችሉ አይደሉም ምክንያቱም የተጠሪ ክስ መሰረቱ የሊዝ ውል ሆኖ ውሉ ተጥሷል በሚል ዳኝነት የጠየቁ ናቸውና በመሆኑም በዚህ ረገድ የቀረበው የአመልካቾች ክርክር ተቀባይነት ያለው ሁኖ አልተገኘም ስለሆነም የተጠሪ ጥያቄ የክፍለ ከተማው አስተዳደር ከሕግ ውጪ በሊዝ የተወሰደ ቦታ ለመውሰድ ካርታና የምስክር ወረቀት በመሰረዝ ሕገ ወጥ እርምጃ ወስዷል በማለት በሊዝ ውል ያገኙት የንብረት መብታቸው የኢፌዲሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ ይመልከቷል በፍርድ እንዲጠበቅላቸው የሚጠይቅ በመሆኑ በፍርድ ቤት ሊያስተናግድ የሚገባው እና ውሳኔ የሚሰጥበት ጉዳይ በመሆኑ እና መታየት ያለበትም በአዲስ አበባ ከተማ ነክ ጉዳዮች ፍርድ ቤቶች በመሆኑ የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በዚህ ረገድ የደረሰበት ድምዳሜም ከአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሀ እናመ ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ አንፃር ህጋዊ ሁኖ አግኝተናል በዚህ ምክንያት በውሳኔው ላይ የተፈፀመ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ባለመኖሩ ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁጥር ጥር ቀን ዓም የተሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ፀንቷል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል ትእዛዝ ይህ ችሎት ሐምሌ ቀን ዓም ሰጥቶት የነበረው እግድ ተነስቷል ለሚመለከታቸው አካላት ይፃፍ መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሐጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ሠልጣን አባተማም አመልካች ወሮ ዘነበች ተመስገን የቀረበ የለም ተጠሪ የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ ነፈጅ መሠረት አበራ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የቤት ይለቀቅልኝ ጥያቄን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተደመረው የአሁኗ አመልካች በአሁኑ ተጠሪ ላይ በፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም ባጭሩ ከቀኛዝማች ተመስገን ዳልኬሮ መስከረም ቀን ዓም በተደረገላቸው የስጦታ ውል በወረዳ ሶስት ቀበሌ ውስጥ የሚገኝ ቁጥሩ የሆነ ቤት ተሰጥቷቸው ሥጦታው ፀድቆና ቤቱ ያላግባብ የተወሰደ መሆኑ ተረጋግጦ በስራና ከተማ ልማት ሚኒስቴር ሕዳር ቀን ዓም በተጻፈ ደብዳቤ እንዲመለስላቸው የታዘዘ ቢሆንም ተጠሪ ቤቱ ሊመለስላቸው ያልቻለ መሆኑን ገልፀው ቤቱ እንዲመለስላቸው ይወሰን ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ ተጠሪም ለክሱ በሰጠው መልስ አመልካች ክስ ለመመስረት የሚያስችላቸው መብት ወይም ጥቅም የሌላቸው መሆኑን ቤቱን ከሀያ አመት በላይ በእጁ አድርጎ የሚያስተዳድረው እና ግብርም የከፈለበት በመሆኑ ክሱ በይርጋ እንደሚቋረጥ ጉዳዩ በፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ እየታየ መሆኑን በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት የተከራከረ ሲሆን በፍሬ ነገር ደረጃም የአመልካች ክስ በማስረጃ ያልተደገፈ መሆኑን ገልጾ ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል በማለት ተከራክራል የስር ፍርድ ቤትም ጉዳዩን የማየት ሥልጣን የፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ መሆኑን ገልጾ መዝገቡን ቢዘጋውም የአሁኗ አመልካች በዚሁ ብይን ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ ጉዳዩን የማየት የሥረ ነገር ሥልጣን ያለው መደበኛ ፍርድ ቤት ነው በሚል ምክንያት ቀደም ብሎ የተሰጠው የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ተሽሮ ጉዳዩ ለፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ተመልሶለታል ጉዳዩ የተመለሰለት የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትም ጉዳዩን አንደገና መርምሮ የአሁኑ ተጠሪ ያቀረባቸውን የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ነጥቦችን ውድቅ አድርጎ በፍሬ ነገር ደረጃም የአመልካችን ክርክር ተቀብሎ ለክርክሩ ምክንያት የሆነውን ቤት ተጠሪ ለአመልካች እንዲያስረክብ ሲል ወስኗል በዚሁ ውሳኔ ተጠሪ ቅር በመሰኘት ይግባኙን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርቦ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ አመልካች ጉዳዩን ለፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ አቅርበው ጉዳዩ እየታየ ባለበት ሁኔታና ውጤቱ ሳይታወቅ በፍርድ ቤት ክስ መመስረታቸው ከፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ አኳያ ተገቢነት የለውም በሚል ምክንያት የስር ፍርድ ቤትን ውሳኔ ሙሉ በሙሉ በመሻር ወስኗል ከዚህ በኋእላም አመልካች ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቢያቀርቡም ይግባኛቸው በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሰርዞባቸዋል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው አመልካች ነሐሴ ቀን ዓም በፃፉት ሦስት ገፅ የሰበር አቤቱታ በጉዳዩ ላይ በተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈፅሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል የአቤቱታቸው መሰረታዊ ይዘትም ጉዳዩ በመደበኛ ፍርድ ቤት ሥልጣን ሥር የሚወድቅ መሆኑ ተረጋግጦ ከተወሰነ በኋላ ፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ እንደመደበኛ ፍርድ ቤት የማይቆጠር ሁኖ እያለ የፍብስስሕቁጥር ተጠቅሶ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ መሻሩ ስነ ስርአቱን የጠበቀ ስላልሆነ ሊለወጥ ይገባል በማለት ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታቸው ተመርምሮም በሰበር ችሎቱ ሊታይ ይገባዋል ተብሎ በመታዘዙ የተጠሪ ነገረ ፈጅ ቀርበው ጥር ቀን ዓም በተጻፈ ማመልከቻ የፁሑፍ መልሳቸውን ያቀረቡ ሲሆን አመልካች በበኩላቸው ጥር ቀን ዓም በተጻፈ ማመልከቻ የመልስ መልሳቸውን ሰጥተዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል አመልካች አከራካሪው ቤት ይመለስልኝ ጥያቄን በመደበኛ ፍርድ ቤት ክስ የመሰረቱበት ሲሆን ከዚሁ ጎን ለጎን ደግሞ ለፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ አቤቱታቸውን አቅርበው ጉዳዩ እየታየ መሆኑን አልካዱም ተረጋግጧል አመልካች አጥብቀው የሚከራከሩት አቤቱታቸው በፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ ቢቀርብም ይኸው አካል አንደ መደበኛ ፍርድ ቤት ሊታይ አይገባውም ባሁኑ ጊዜም ጉዳዩን የማየት ሥልጣን የለኝም በማለት አቤቱታቸውን ያልተቀበለው መሆኑን በመግለፅ ነው በመሰረቱ አንድ የማይንቀሳቀስ ንብረት ከአዋጅ ውጪ ተወስዶብኛል የሚል ወገን ጉዳዩን ማቅረብ ያለበት ለፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ ስለመሆኑ አዋጅ ቁጥር እና ይህንኑ አዋጅ ለማሻሻል የወጣው አዋጅ ቁጥር እና ያሳያሉ ይህ አካል ጉዳዩ ሲቀርብለት በሕጉ አግባብ የሚሰጠው ውሳኔ እንደ ፍርድ ቤት ውሳኔ ሊቆጠር የሚችልና ለአፈፃፀምም የሚቀርብ ነው እንዲህ ከሆነ ይህ አካል በሕግ ተለይቶ በተሰጠው ጉዳይ ላይ የዳኝነት ሥልጣን ያለው አካል ነው አዋጅ ቁጥር ስለኤጀንሲው ስልጣንና ተግባሩ በአንቀፅ ስር በግልፅ ያስቀመጠ ሲሆን የዚሁ አንቀፅ ንዑስ ቁጥር ሁለት ድንጋጌ ፊደል ለ ከአዋጁ ውጪ የተወሰዱ ንብረቶችን በተመለከተ የቀረቡለትን የመብት ጥያቄዎችና ሁኔታዎች በአዋጁ መሰረት ይመረምራል ለምርመራው አስፈላጊ የሆኑ ማስረጃዎችን ከማናቸውም የመንግስት ወይም የግል መስሪያ ቤት ድርጅት ወይም ተቋም እንዲሁም ከማንኛውም ግለሰብ ለማግኘት የምስክር ቃል ለመቀበል ወይም የፅሁፍ ማስረጃን እንዲያቀርብለት ለማዘዝ አንደሚችል የተገለፀ ሲሆን በዚሁ ንኡስ ድንጋጌ ፊደል ሐ ስር ደግሞ ከአዋጁ ውጭ የተወሰደን ንብረት ባለቤትነት በተመለከተ በቀረቡ ጥያቄዎች ላይ መረጃዎችን አያጣራ ተገቢውን ውሳኔ ይሰጣል ውሳኔው እንዲፈፀም አስፈላጊውን አርምጃ ይወስዳል በሚል ተደንግጓል ሌላው በአዋጁ አንቀፅ ስር ከአዋጁ የማይቃረን ህግ ወይም መመሪያ ተፈጻሚነት እንዳለው በሚያስገነዝብ መልኩ ተደንግጓል ከዚህ ሁሉ መረዳት የሚቻለው ይኸው አካል ጉዳዩን ሲመለከት የተለያዩ የማስረጃ አቀራረብና አቀባበል ሥርዓቶችን ሊከተል የሚችል መሆኑና አግባብነት ባላቸው የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ድንጋጌዎች ሊመራ የሚችል መሆኑን ነው እንዲህ ከሆነ ጉዳዩን ለማየት ሥልጣን ያለው የየትኛው አካል ነው የሚል ክርክር ቀርቦ ባለበት ሁኔታ አንድ ጉዳይ ለሁለት የዳኝነት አካላት የሚቀርብበት አግባብ የለም አንድ ጉዳይ በተመሳሳይ ጊዜ በሁለት የዳኝነት ሥልጣን ባላቸው አካላት መቅረብ የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ድንጋጌ አላማን የሚፃረር ነው በመሆኑም የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ጉዳዩ በፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ ቀርቦ ሳያልቅ በፍርድ ቤት መቀጠሉ ያላግባብ ነው በማለት የስር ፍርድ ቤትን ውሳኔ መሻሩ በአግባቡ ነው የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳፄ ጉዳዩ በፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ ታይቶ ተገቢው ውሳኔ ከተሰጠ በኋላ አመልካች ለሚመለከተው ፍርድ ቤት በሕጉ አግባብ ክርክራቸውን ከመቀጠል የማይገድብ መሆኑን የተገነዘብን ሲሆን አመልካች በአሁኑ ወቅት የፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ አቤቱታቸውን ያልተቀበለው መሆኑን በዚህ የሰበር ክርክር ደረጃ የገለፁ ስለሆነ ይህንኑ መሰረት በማድረግ ለስር ፍርድ ቤት ክርክራቸውን ከመቀጠል በስተቀር የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚው ችሎት የሠጡት ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈፅሟል ለማለት የሚያስችል ሁኖ አላገኘነውም በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሕዳር ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚው ችሉት በመቁጥር ሰኔ ቀን ዓም በትአዛዝ የጸናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ጸንቷል አመልካች ለፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ ያቀረቡት አቤቱታ አልባት አግኝቶ ከሆነና አልባት የተሰጠበት አግባብም በፍርድ ቤት ክስ ለማቅረብ የሚያስችል ከሆነ ይህ ውሳኔ ክርክራቸውን በስር ፍርድ ቤት ከመቀጠል የሚያግዳቸው አይደለም ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መቤት ይመለስ ዖሜፀ። የሚል ጥያቄ ከተነሣ አንድ ወጥ የሆነ ምላሽ አያገኝም በሁለቱም ሕጎች መካከል ቅራኔ እንዳለ እንረዳለን ይህም ከሆነ ጉዳዩን ተቀብሉ ለማስተናገድ ሥልጣን የሚኖረው በአንደኛው መስመር የተደራጀው ፍቤት ሊሆን ስለሚገባው ይህንነ ለይቶ ለመወሰን ተገቢውን የሕግ አተረጓጎም ዘዴ መከተል የግድ ይላል ከአነዚህም የአተረጓጎም ዘዴዎች መከተል አንዱ አንድን ጉዳይ ይኸውም ክርክር ያስነሳውን ጉዳይ ተቀብሎ ለመወሰን ሥልጣን ያላቸው የትኞቹ ፍቤቶች ናቸው የሚለውን አስመልክቶ በእኩል ደረጃ በሚገኙ ሕጎች አዋጆች በተለያዩ ሁፄታ ደንግገው ከተገኙ ከጊዜ ቅደም ተከተል አንፃር በኋላ የወጣው ሕግ ከፊተኛው በልጦ ተፈፃሚነት ይኖረዋል የሚለው የትርጉም መርህ በመሆኑ ጉዳዩ በአዋጁ ቁጥር ሥር የሚታቀፍ ሆኖ እናገኘዋለን በተለይም በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌ መሠረት ይህን መሰል ጉዳይ በፌዴራል ፍቤቶች ሥር እንደሚወድቅ እየታወቀ ሕግ አውጪው ዘግይቶ ሥልጣንን የገንዘብ መጠን ወሰን አበጅቶ በሌላ አነስተኛ የፍርድ መድረክ ሥር ቀርቦ እንዲታይ ማድረጉ በክርክር ምክንያት የሚወጣው ወጪና የሚባክነው ጊዜ ክርክሮች ከያዙት የገንዘብ መጠን ጋር የተመጣጠነ ሊሆን እንደሚገባው ታሳቢ በማድረግ የፌዴራል ፍቤቶችን ሥልጣን ቀንሶ ለመስጠት ሲባል የወጣ ሕግ መሆኑን ያመለክታል በተለይም ይህንኑ የትርጉም መስመር ይበልጥ የሚያጠናክረው የፌዴራል ፍቤቶች ሥልጣን ተፈፃሚ ከሚሆንበት ከድሬደዋ ከተማ ጋር በተያያዘ የድሬዳዋ ከተማ ቻርተርን ለማቋቋም በወጣው በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሥር ስለ ቀበሌ ማኀበራዊ ፍቤቶች ሥልጣን ሲደነገግ ከተላላፊ የገንዘብ ሰነዶች እና ከኢንሹራንስ ጉዳይ በቀር ሌሎች ግምታቸው እስከ ብር ዐዐ ድረስ ያሉትን ገንዘብ ነክ ክርክሮች ለማየት ሥልጣን ያላቸው የማኀበራዊ ፍቤቶች ናቸው በማለት ከዚህ ቀድሞ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሥር የፌዴራል ጉዳይ መሆኑን ለመለየት መነሻ ከሆኑት ዐ ንዑስ ጉዳዮች መካከል ተላላፊ የገንዘብ ሰነድና የኢንሹራንስ ጉዳዮች ሊያስነሱ ከሚችሉት የተወሳሰበ የሕግ ጥያቄ አንፃር ሁለቱን ብቻ በመለየት የፌዴራል ሆነው እንዲቀሩ በሌሎች ጉዳዮች የሚነሳው ክርክር ግን ግምቱ እስከ ብር ዐዐ እስካልበለጠ ድረስ ከፌዴራል ፍቤቶች ወጥተው በድሬዳዋ ከተማ ቀበሌ ማኀበራዊ ፍቤቶች እንዲታዩ መደረግ በገንዘቡ መጠን ትይዩ የሚታይበትን ፍቤት እና የክርክር ደረጃ ለመለየት ሆን ተብሎ የወጣ ሕግ መሆኑን አስረጂ ነው የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ዐ ይዘት ከዚሁ ተለይቶ የሚታይ ሆኖ አላገኘነውም በመሆኑም ከሥልጣን አደላደል አንፃር የሕግ ጥበቃ የተደረገለት የአሁን አመልካች ሥልጣን አለው በማለት በቀበሌ ማኀበራዊ ፍቤት የቀረበው ጉዳይ በፌዴራል ፍቤቶች እንጂ በአአበባ ፍቤቶች ሥልጣን ሥር የሚወድቅ አይደለም በሚል የአአበባ ከተማ ፍቤቶች ሰበር ሰሚ ችሎት የሰጠው ትርጓሜ ሕጎቹ ከወጡበት ዘመን አንፃርም ሆነ የሕግ አውጪውን ሃሣብ ከመፈለግ አንፃር ሊሰጥ የሚገባውን የሕግ አተረጓጎም ዘይቤ ያልተከተለ ስለሆነ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ አግኝተነዋል ውሣኔ የአዲስ አበባ ከተማ ፍቤቶች ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ በዐዐ ዓም የተሰጠውን ውሣኔ በፍብሥሥሕቁ ሽረናል ክርክር ያስነሳው ጉዳይ በመጀመሪያ ደረጃ ከአዲስ አበባ የቀበሌ ማኀበራዊ ፍቤት ሥልጣን የሚጀምር ስለሆነ ከቀበሌ ማኀበራዊ ፍቤት ጀምሮ በየደረጃሻው የተሰጡትን ውሣኔዎች በማገናዘብ ለአሁን አመልካች የሰበር አቤቱታ መነሻ የቀረበለትን ጉዳይ መርምሮ ተገቢውን ፍርድ እንዲሰጥበት በፍብሥሥሕቁ መሠረት ወስነናል በዚህ ሰበር ደረጃ ግራ ቀኙ ያደረጉት ክርክር ስላስለከተለው ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ነዓ ይጎኅመ መጋፈ ፇ ዐዐፉም ዳኞች ሐጎስ ወልዱ ዳሼ መላኩ ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ዓለም ገብሩ አልቀረቡም ማቤት ስለሆኑ ተጠሪ ትግራይ ዐቃቤ ህግ አልቀረቡም ሃር ስለማይሠራ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው የትግራይ ክልል ምፅራባዊ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ስሚ ችሎት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት አመልካች ያቀረቡት የሰበር አቤቱታ የሚጣራ ነጥብ ያለው መሆኑ ተገልፆ ለሰበር ስለቀረበ ነው የክርክሩ መነሻ ተጠሪ ለዞኑ ዐቃቤ ህግ ያቀረበው የወንጀል ክስ ነው ተጠሪ አመልካች ከሌሎች ግብረአበሮቹ ጋር በመሆን በወንጀል ህግ አንቀፅ ሀ ሰ የማይገባውን ጥቅም ለማግኘት አስበው በቡድን የጦር መሣሪያ በመያዝ በህዳር ወር ዐዓም ከቀፍታ ወረዳ ሁመራ ወደ ሀገረ ኤርትራ በመሻገር ከሁለት ኤርትራውያን ሰባት መቶ ዶላር ዶላር በመዝረፍ የዘረፋ ወንጀል ፈፅሟል በኢፌድሪ የወንጀል ህግ አንቀፃ ሀ ለ ከሌሎች ግብረአበሮቹ ጋር ቡድን በመፍጠር ትጥቅ ይዘው ከሁመራ ወደ ሀገረ ሱዳን ሐምዳይት ከሚባል ቦታ ለዘረፋ ከሄዱ በኃላ በሱዳን ወታደሮች ተኩስ ተከፍቶባቸው ስለሸሹ የመዝረፍ ሙከራ ወንጀል ፈፅሟል ከዓም እስከ ዓም ብዛቱ ያልታወቀ ማር ቅቤ በርበሬና ሽሮ ይዞ ከሁመራ በህገወጥ መንገድ ወደ ሱዳን ሐምዳይት የወሰዱ በመሆኑ በተደጋጋሚ የአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ን በመተላለፍ የኮንትሮባንድ ወንጀል ፈፅሟል ይህንን ወንጀል በዓም ዕቃዎችን በህገወጥ መንገድ ወደ ሱዳን በመወሰድ በህገወጥ መንገድ ኮንትሮባንድ ወንጀል ፈፅሟል በወንጀል ህግ አንቀፅ ሀ የተመለከተውን በመተላለፍ ጥይት በአራት ብር ከሀምሣ ሣንቲም ገዝቶ በአምስት ብር ሸጧል ከሌሎች ጋር በመሆን ቁጥሩ የሆነ ሁለት እግሯ ከላሽን ጠመንጃ ደብቆ በማስቀመጡ ተከስሷል በማለት የወንጀል ክስ አቅርቦበታል አመልካች የወንጀሉን ድርጊት አልፈፀምኩም ጥፋተኛ አይደለሁም በማለት ተከራክራል ዐቃቤ ህግ ከሳሽ መደበቁንና በሥር ስድስተኛ ተከሳሽ ከነበረው ሰው ቤት የተገኘ መሆኑን አናውቃለን የሚሉ ምስክሮችንና አመልካች ለፖሊስ ቃሉን ሲሰጥ ሰምተናል የሚሉ ምስክሩችን በማቅረብ አስመስክሮአል አመልካች ለፖሊስ ቃል የሰጠሁት በተፅዕኖ ነው በማለት የመከላከያ ምስክሮች አቅርቦ አሰምቷል የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የግራቀኙን ማስረጃ ከመዘነ በኃላ አመልካች የተከሰሰበትን አራት ወንጀሎች የፈፀመ ጥፋተኛ ነው ብሎ በአሥር ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ ፍርድ ሰጥቷል አመልካች በዚህ ፍርድ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ይግባኝ አቅርቧል ይግባኝ ሰሚው ፍቤት የግራቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ አጽንቶታል አመልካች የሰበር አቤቱታ ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት አቅርቧል የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት ጉዳዩ የፌዴራል ጉዳይ በመሆኑ ጉዳዩን የማየት የሰበር ሥልጣን የለኝም በማለት አቤቱታውን ውድቅ አድርጎታል አመልካች ሚያዚያ ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ የወንጀል ክሱ የቀረበውን የታየው ጉዳዩን ለማየት ሥልጣን በሌለው የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነው ክሱ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት መታየት ያለበት እና በክልል ደረጃ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት መታየት ነበረበት ስለዚህ በዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ታይቶ መወሰኑ መሠረታዊ የህግ ስህተት አለበት ዐቃቤ ህግ በወንጀል ህግ አንቀፅ ሀ እና አንቀፅ የተቀመጡትን ሁኔታ ሣያሟላ ያቀረበውና ለፖሊስ በተፅዕኖ ከሰጠሁት የተከሳሽነት ቃል ውጭ ሌላ ማስረጃ ያላቀረበበት ሆኖ አያለ ጥፋተኛ ተብዬ የተሰጠው የቅጣት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት አመልክተዋል ተጠሪ በበኩሉ የካቲት ቀን ዓም በተፃፈ መልስ አመልካች ኢትዮጵያዊ በመሆኑ ከኢትዮጵያ ግዛት ውጪ በፈፀመው ወንጀል በኢትዮጵያ ፍርድ ቤትም መከሰሱም ሆነ ጥፍተኛ ተብሎ መቀጣቱ መሠረታዊ የህግ ስህተት የለበትም በማለት ተከራክራል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው አመልካች ጥፋተኛ ከተባለባቸው አራት ወንጀሎች መካከል አንደኛው ወንጀል በኤርትራ ግዛት ክልል ውስጥ ገብቶ ሰባት መቶ የአሜሪካን ዶላር ከሁለት ኤርትራዊያን ዘርፏል የሚል ሲሆን ሁለተኛው በሱዳን ግዛት ክልል ሐምዳይት ከተባለ ቦታ መሣሪያ ታጥቆ ከግብረአበሮቹ ጋር በመሄድ የዘረፋ ወንጀል ለመፈፀም ሲሞክር በሱዳን መከላከያ ሀይል ተኩስ ተከፍቶበት የተመለሰ በመሆኑ የዘረፋ ወንጀል ለመፈፀም ሞክሯል የማል ነው እነዚህ ሁለት ወንጀሎች በኢትዮጵያ ግዛት ክልል ውስጥ ወይም ኢትዩጵያዊ በሆነ ዜጋ ላይ የተፈፀሙ ወንጀሎች አይደሉም እነዚህ ሁለት ወንጀሎች የሱዳን ግዛት ክልልና በሱዳናዊ ዜጎች ላይ የተፈፀመ የዘረፋ ሙከራ ወንጀልና በኤርትራ ግዛት ክልል ውስጥ በኤርትራዊያን ላይ የተፈፀመ የዘረፋ ወንጀሎች መሆናቸውን ከሥር ፍርድ ቤት ውሣኔ ለመገንዘብ ችለናል እነዚህ ወንጀሎች አመልካችና ግብርአበሮቹ የሌላውን ሉዓላዊ መንግስት የግዛት ክልል በመጣስ የተፈፀሙ መሆኑን የወንጀል ህጉን አንቀፅ እና አመልካች ጥፋተኛ የተባለበትን የወንጀል ህግ አንቀፅ በጣምራ በማየት ለመረዳት ይችላል በአዋጅ ቁጥር በውጭ አገር መንግስት ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎችን የማየት የዳኝነት ሥልጣን ያለው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት መሆኑን ከአዋጁ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ እና የአዋጁን አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ በጣምራ በማየት ለመገንዘብ ይችላል በኢፌዴሪ ህገ መንግስት አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ የፌዴራል የከፍተኛ ፍርድ ቤት ሥልጣን ያለው የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት እንደሆነ በግልጽ ይደነግጋል ይህም የትግራይ ምዕራባዊ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አመልካች በኤርትራ ግዛት ክልልና በሱዳን ግዛት ክልል ፈፅሟቸዋል የተባሉ የወንጀል ክሶችን የማየት የዳኝነት ሥልጣን የሌለው መሆኑን የሚያሳይ ነው ከቀረቡለት ክሶች ሁለቱን የወንጀል ክሶች የማየት የዳኝነት ስልጣል የሌለው የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዐቃቤ ህግ በጉዳዩ የመጀመሪያ የዳኝነት ሥልጣን በህገ መንግስቱ በተሰጠው በትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እንዲያቀርብ በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ዐ መሠረት ትዕዛዝ መስጠት ሲገባው ጉዳዩን ለማት የዳኝነት ሥልጣን ሣይኖረው የቀረበለትን የወንጀል ክስ በማየት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ጉዳዩን የማየት የዳኝነት ሥልጣን ሣይኖረው ጉዳዩን በማየት በአመልካች ላይ የሰጠውን የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሣኔ በይግባኝ ሣያርምና ሣያስተካክል ማፅናቱ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ወስነናል ውሣኔ የትግራይ ክልል ምዕራባዊ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጡት ፍርድ ተሽሯል ይህ ውሣኔ ዐቃቤ ህግ የዳኝነት ሥልጣን ላለው ፍርድ ቤት የወንጀል ክሱን ከማቅረብ የሚገድበው አይደለም ብለናል መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ዖሜፀነያ ይነምዕፖ ምቻ ፊረማ ፅፅያ ቅመ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሐጎስ ወልዱ ዳሼ መላኩ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ አቤቱታ ምርመራና ክስ አቀራረብ ንዑስ ሥራ ሒደት ተጠሪዎች ወሪት ፍሬህይወት ፍቃዱ ወሮ ሰላም ጥላሁን አቶ ረዘነ ብሥራት አቶ እስራኤል ቶላ ወሪት አጃኤባ አህመድ ወሪት ትዕግስት ጌትነት ወሪት ሰላማዊት ስዩም አቶ ታደሰ ግርማ ጠበቃ ፍሬው ካሣሁን ቀረቡ ወሪት ዘበናይ ተሻገር ዐ ወሪት ሰሚራ ጀማል ወሪት ሀይማኖት ዓለሙ አቶ አብርሀም ታደሰ አመልካች በመዝገብ ቁጥር ስማቸው ከተራ ቁጥር እስከ አስረኛው ተራ ቁጥር በተጠቀሰው ተጠሪዎች ላይ የቀረበው የሰበር አቤቱታና የተደረገውን ክርክር አመልካች በመዝገብ ቁጥር ስማቸው ከአስራ አንደኛ እስከ አስራ ሁለተኛ ተራ ቁጥር ከተጠቀሰው ተጠሪዎች ጋር ካደረገው ክርክር ጋር በማጣመር መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ስማቸው ከተራ ቁጥር አስከ ተራ ቁጥር ዐ የተጠቀሱት ተጠሪዎች በይግባኝ መዝገብ ቁጥር ያቀረቡትን የይግባኝ ቅሬታ በመመርመር የሰጠው ውሣኔና ስማቸው አስራ አንደኛና አሥራ ሁለተኛ ተራ ቁጥር የተጠቀሱት ተጠሪዎች በይግባኝ መዝገብ ቁጥር ያቀረቡትን ይግባኝ በመመርመር የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት በሁለት መዛግብት ያቀረበው የሰበር አቤቱታ ውድቅ መደረጉ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት ያቀረበው አቤቱታ የሚጣራ ነጥብ ያለው መሆኑ ተገልፆ ለሰበር ችሉት ስለቀረበ ነው ክርክሩ በመጀመሪያ የታየው በአዲስ አበባ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ነው በሥር ፍርድ ቤት አመልካች በሁሉም ተጠሪዎች ላይ መጋቢት ቀን ዐዐ ዓም ፅፎ የወንጀል ክስ አቅርቧል የአመልካች የወንጀል ክስ ይዘትም ስማቸው ከተራ ቁጥር እስከ ተራ ቁጥር የተጠቀሱት ተጠሪዎች በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ለ አንቀፅ እና አንቀፅ መጋቢት ቀን ዐዐዐ ዓም በተደረገው ፍተሻ ጫት ሲያስቅሙና ሺሻ ሲያስጨሱ ከነሺሻ ዕቃው የተገኙ በመሆኑ ከተፈቀደላቸው ንግድ ፈቃድ ውጭ የመነገድ ሕግ የመጣስ ተግባር ፈፅመዋል ስማቸው ከተራ ቁጥር እስከ ተራ ቁጥር የተጠቀሱት ተጠሪዎች በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ እና አንቀፅ የተመለከተውን በመተላለፍ ጫት በማስቃምና ሺሻ በማስጨስ ገንዘብ እየሰበሰቡ የተገኙ በመሆኑ ያለንግድ ፈቃድ በመነገድ የህግ መጣስ ተግባር ፈፅመዋል የሚል ይዘት ያለው ነው ተጠሪዎች ጥፋተኝነታቸውን ያመኑ በመሆኑ የአዲስ አበባ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የተከሰሱበትን ወንጀል የፈፀሙ ጥፋተኞች ናቸው በማለት የጥፋተኝነት ውሣኔ ሰጥቷል የሥር ፍርድ ቤት ተጠሪዎች በተናጠል ያላቸውን የቅጣት አስተያየት እንዲያቀርቡ ካደረገ በኋላ እያንዳንዱን ተጠሪ ጥፋት ጋር ተመጣጣኝ ነው በሚለው በእስራትና በገንዘብ መቀጮ አንዲቀጡ ውሣኔ ሰጥቷል ስማቸው ከተራ ቁጥር እስከ ተራ ቁጥር የተጠቀሱት ተጠሪዎች የሥር ፍርድ ቤት በሰጠው የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለአዲስ አበባ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የይግባኝ መዝገብ ቁጥር ያቀረቡ ሲሆን አስራአንደኛና አሥራሁለተኛ ተጠሪ ይግባኛቸውን በመዝገብ ቁጥር አቅርበዋል የአዲስ አበባ አስተዳደር ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት በሁለቱ መዝገቦች ተጠሪዎችና አመልካች ያቀረቡትን ክርክር ከሰማ በላ በአዋጅ ቁጥር የወንጀል ቅጣት የሚያስከትሉ ድንጋጌዎችን በመጣስ የሚፈፀሙ ወንጀሎችን አስመልክቶ የሚቀርቡ የወንጀል ጉዳይ የአዲስ አበባ አስተዳደር ፍርድ ቤቶች አይቶ የመወሰን የዳኝነት ሥልጣን በአዋጅ ቁጥር ሆነ በሌላ ህግ አልተሰጣቸውም ስለሆነም የወንጀል ክሱ ሥልጣን ላለው ፍርድ ቤት ሊቀርብ ይገባል በማለት የሥር ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ ሽሮታል አመልካች የሰበር አቤቱታውን በሁለት መዛግብት ለአዲስ አበባ አስተዳደር ሰበር ሰሚ ችሎት ያቀረበ ሲሆን የከተማው ሰበር ችሎት የአዲስ አበባ አስተዳደር ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ የህግ ስህተት የሌለበት መሆኑን በመግለፅ የአመልካችን የሰበር አቤቱታ ውድቅ አድርጎታል አመልካች በተጣመሩት መዛግብት ባቀረበው የሰበር አቤቱታ አዋጅ ቁጥር አንቀፅ ሀ የከተማው ፍርድ ቤቶች የፋይናንስ መሰል ድርጊቶች ላይ የተፈፀሙ ወንጀሎችን የማየት ሥልጣን እንዳላቸው ደንግጓል ይህ ድንጋጌ የአዲስ አበባ አስተዳደር አስፈፃሚ አካላት ህግን የማስከበርና የመቆጣጠር ሥራ በሚሠሩበት ጊዜ ያጋጠማቸውን የህግ ጥሰት በከተማው ፍርድ ቤቶች ክስ አቅርቦ ለማስቀጣት በሚችሉበት መንገድ መተርጎም ይንገባዋል ስለሆነም የአዲስ አበባ አስተዳደር ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤትና የከተማው ሰበር ችሎት የሥር ፍርድ ቤት ጉዳዩን አይቶ የመወሰን የዳኝነት ሥልጣን የለውም በማለት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ አንዲሻርልኝ በማለት አመልክቷል አንደኛ ሶስተኛና ስምንተኛ ተጠሪዎችና አስራ አንደኛና አሥራ ሁለተኛ ተጠሪዎች በበኩላቸው ባቀረቡት መልስ አዋጅ ቁጥር ን በመተላለፍ የተፈፀመ የወንጀል ጉዳይ የማየት ሥልጣን የአዲስ አበባ አስተዳደር ፍርድ ቤቶች አይደለም በህግ በግልፅ ባልተደነገገ ወንጀል መከሰሳችንም ሆነ ጥፋተኛ ተብለን መቀጣታችን የህጋዊነት መርህን የሚጥስ ነው ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤትና የሰበር ችሎቱ የሰጠው ውሣኔፄ መሠረታዊ የህግ ስህተት የለበትም በማለት ተከራክረዋል ሌሎቹ ተጠሪዎች በሌሉበት ጉዳዩ ታይቷል አመልካች በህግ ረገድ ያለውን ክፍተት የሰበር ችሎት ህጉን በመተርጎም ተገቢውን ማስተካከያ ሊያደርግ ይገባዋል የሚል ይዘት ያለው የመልስ መልስ አቅርበዋል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው የፅሑፍ ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው የአዲስ አበባ አስተዳደር ፍርድ ቤቶች በተጠሪዎች ተፈፀመ የተባለውን ወንጀል ለማየትና ለመወሰን የሚያስችል የዳኝነት ሥልጣን አላቸው ወይስ የላቸውም። የሚለው አከራካሪ ነጥብ እንዳለ ሆኖ አሁን ለተያዘው የመክሰስ መብት አላቸው ወይስ የላቸውም የሚለውን ለመለየት ግን አግባብነት ያለው በመሆኑ አነዚህ ፍሬ ነገሮችና የከሣሾች የማስረጃ ዝርዝር በጉዳዩ ላይ ክስ የማቅረብ መብት ያላቸው ለመሆኑ ከፍብሥሥሕቁ አንፃር ሲታዩ በቂ መነሻዎች ናቸው የፍብሥሥሕግ መብትና ግዴታን ወደ ተግባር ለመለወጥ የሚረዳ መሣሪያ አንደመሆኑ ክስ የሚያቀርብ ወገን ክስ የሚያቀርብበት ጉዳይ ከህግ በመነጨ መብት የተደገፈ ተከሣሹም መብቱን ለማሟላት በህግ ግዴታ የተጣለበት መሆኑን ሊያሳይ ይገባዋል በሚል በፍብሥሥሕቁ እና የተቀመጡት ድንጋጌዎች ተገቢ ያልሆነ ክስ እንዳይቀርብ መገደቢያዎች ከመሆኑ አንፃር ስታይ በዚህ ጉዳይ ከሣሾች በጉዳዩ ላይ ክስ ለማቅረብ የሚያስችል መብት ያላቸው ስለመሆኑ በክሳቸው የገለፁት የክስ ዝርዝር እና ማስረጃ አረጋገጭ ናቸው ጉዳዩን ለማስረዳት በብቸኝነት መቅረብ የሚገባው የባለቤትነት የምስክር ወረቀት ነው ለማለትም አያስችልም ከዚህ ጋር በተያያዘ በተመሳሳይ ጉዳይ ይህ የሰበር ሰሚ ችሎት ተመልክቶ ከዚህ በፊት የመክሰስ መብት የለም በሚል ስለተረጋገጠው በዚያው አንፃር ይታይልን በማለት በሰበር መቁ በአመልካች የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ድርጅት እና በአቶ ሰለሞን ወረደ መካከል የነበረውን ጉዳይ በመጥቀስ ሁለተኛ አመልካች ያቀረበውን ክርክር ተመልክተናል በተመሳሳይ ጉዳይ የሰበር ሰሚ ችሎት የሰጠው የህግ ትርጉም በየትኛውም ደረጃ ላለ ፍቤት የአስገዳጅነት ባህሪ የሚኖረው ጉዳዮች በፍሬ ነገር እና በማስረጃ አቀራረብ ተመሳሳይ ሆነው በተገኙ ጊዜ ለመሆኑ አዋጅ ቁጥር አስረጂ ነው በሰበር መቁ በተነሳው ጉዳይ ቤቱን በውርስ ይገባኛል ሲል ክስ ያቀረበው ወገን ከአዋጅ ቁጥር በፊት የነበረን ካርታና የቤት ሥራ ፈቃድ መሠረት በማድረግ የቀረበ ከመሆኑ በቀር በአዋጅ ቁጥር መሠረት ሊወረስ የማይገባበትን ምክንያት አዋጁን መሠረት በማድረግ ያቀረበው ክርክርም ሆነ ማስረጃ የለም ከአዋጁ አፈፃፀም ጋር በተያያዘ የህግ ጥያቄ ሊያስነሳ የሚችል ለመሆኑ መነሻ የሚሆኑ የፍሬ ነገሩና የማስረጃ ጉዳይ የቀረበበት አይደለም በክርክርና በማስረጃ ረገድ ሁለቱም የተለያዩ ናቸው ስለሆነም በተመሳሳይነት የሚወሰንበት አግባብ አላገኘንበትም በዚህ ሁሉ ምክንያት ይግባኝ ሰሚው ፍቤት ክስ የቀረበለት ፍቤት ጉዳዩን ለመመልከት የሚያስችለው ሥልጣን የለውም በሚል እና በጉዳዩም ቢሆን አመልካቾች ክስ ለማቅረብ የሚያስችል መብት የላቸውም በሚል የሰጠው ትርጉም የግራቀኙን የክርክር ይዘትና ለጉዳዩ አግባብነት ያላቸውን ድንጋጌዎች ባለማገናዘብ የተሰጠ ትርጉም በመሆኑ መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ አግኝተነዋል በመሆኑም የሚከተለውን ውሣኔ ሰጥተናል ውሃ ኔ ይግባኝ ሰሚው ጠቅላይ ፍቤት በፍብመቁ የካቲት ቀን ዓም የሰጠው ፍርድ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ተሽሯል አመልካቾች ክስ ባቀረቡበት ጉዳይ ክስ የማቅረብ መብት አላቸው ጉዳዩንም ተመልክቶ የፌዴራል ከፍተኛው ፍቤት ውሣኔ የሰጠው በሥልጣኑ ስር የሚወድቅ ሆኑ በመገኘቱ ነው ብለናል ጉዳዩ የሚያስከስስ እና በስር ፍቤት ስልጣን ስር የሚወድቅ በመሆኑ በፍብሥሥሕቁ ሆነ በሥልጣን ምክንያት ጉዳዩ በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ የሚቋጭ ስላልሆነ በቀሪው ጉዳይ ላይ ይግባኝ ሰሚው ፍቤት በይግባኝ ሥልጣኑ ተመልክቶ ተገቢውን ዳኝነት ይሰጥበት ዘንድ በፍብሥሥቁ መሠረት ጉዳዩን መልሰናል በዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት ግራቀኙ ላደረሱት ክርክር ወጭና ኪሣራ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ዖፀነጋ ይነምዕፖ ምቻ ፊረማ ፅፅያ የሰመቁ ግንቦት ቀን ዓም ዳኞች ሓጐስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች እነ ወልዳይ ዘሩ ሰዎች ጠበቃ ዳንኤል ብርዬ ቀረቡ አቶ ቴዎድሮስ ይልማ የቀረበ የለም አቶ አማረ ተረፈ እነ አቶ ጀማል አህመድ ሶስት ሰዎች የቀረበ የለም አቶ ትግስቱ ጥላሁን የቀረበ የለም አቶ ቀዳማዊ ረታ የቀረበ የለም እነ አቶ አሰለፈው ገድፍ ሁለት ሰዎች የቀረበ የለም እነ አሸናፊ አማረ ሁለት ሰዎች ቀረቡ ተጠሪ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ዐሕግ እስከዳር አዘዘው ቀረቡ በዚህ መዝገብ የተያዘው ጉዳይ በመቁጥር እና ከቀረቡት ጉዳዮች ጋር ተመሳሳይ የሕግ ጥያቄ ያለበት በመሆኑ መዝገቦችን አንድ ላይ አጣምረን በመመርመር ተከታዩን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ሠራተኞች አስተዳደር የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር አንቀጽ መሠረት ሠራተኛን በልዩ ሁኔታ ከሥራ ስለማስናበት የሚመለከት ነው ክርክሩ የተደመረው በፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኤጄንሲ አስተዳደር ፍርድ ቤት ሲሆን በዚሁ ፍርድ ቤት አቤቱታ ያቀረቡት የአሁኑ አመልካቾች ናቸው የአመልካቾች አቤቱታ ይዘት የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን እየተገበረ ባለው የመሠረታዊ አሰራር ሂደት ለውጥ ምክንያት ምደባ ሳያገኙ የቀሩ በመሆኑ አረፍት እንዲወስዱ መደረጉንና ለአስራ አንድ ወራት ደመወዝ ሲከፍላቸው ቆይቶ ሐምሌ ቀን ዓም ጀምሮ የስራ ውላቸው ተቋርጦ ከስራ መሰናበታቸው ከሕግ ውጪ መሆኑን ገልፀው ወደ ስራ እንዲመለሱ ይህ የማይሆን ከሆነ ከስራቸው የተሰናበቱበትን ምክንያት በአግባቡ በመግለፅ የአመልካችን የመሰማት መብት ተግባራዊ በማድረግ ተገቢውን ውሳኔ እንዲሰጣቸው ይወሰንላቸው ዘንድ የይግባኝ አቤቱታውን ማቅረባቸውን የሚያሳይ ነው በአስተዳደር ፍርድ ቤቱ በተደረገለት ጥሪ መሠረት የአሁኑ ተጠሪ ቀርቦም እርምጃው በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ለ እና በደንብ ቁጥር አንቀጽ መሠረት የተከናወነ በመሆኑ ተገቢ ነው በማለት የአመልካች ይግባኝ ውድቅ እንዲሆን ገልፆ ተከራክራል ጉዳዩ በይግባኝ የቀረበለት የአስተዳደር ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክር መርምሮ የአመልካቾችን ይግባኝ በድምጽ ብልጫ ውድቅ አድርጓል በዚህ ውሳኔ አመልካቾች ቅር በመሰኘት ለፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ይግባኛቸውን በተለያዩ መዛግብት ቢያቀርቡም በፍብሥሥሕቁ መሠረት ይግባኛቸው ተሰርዞባቸዋል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው ከላይ በተጠቀሱት መዛግብት አመልካቾች የሰበር አቤቱታቸውን ያቀረቡ ሲሆን የአቤቱታቸው መሠረታዊ ይዘትም አመልካቾች የኢፌዲሪፐብሊክ ሕገ መንግስት ያረጋገጠልን የመደመጥ መብት ሳይከበር የተሰጠ የባለስልጣኑ መስሪያ ቤት ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ጉዳያቸው ባግባቡ እንዲጣራ ይወሰንላቸው ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታቸው ተመርምሮም የፌዴራል መንግስት ሰራተኞች አስተዳደር ፍርድ ቤት አመልካቾች የተሰናበቱት በሕጉ አግባብ ነው በማለት የሰጠው ውሳኔ ከሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር አንቀጽ እና አንጻር ለመመርመር ሲባል ለሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን የግራ ቀኙ የቃል ክርክር መጋቢት ቀን ዓም በዋለው ችሎት በተወሰኑ መዛግብት ሲያሰሙ በተወሰኑ መዛግብት ደግሞ የጽሑፍ ክርክር ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም ጉዳዩን ለሰበር ችሎቱ ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው የፌዴራል አገር ውስጥ ገቢና ጉምሩክ ባለስልጣን ሠራተኞች መስሪያ ቤቱ በአዲስ መልክ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ተብሉ ሲዋቀር የባለስልጣኑ መስሪያ ቤት የሰራተኞችን መተዳደሪያ ደንብ ቁጥር ዐዐዐ አንቀጽ ን በመጥቀስ አመልካቾችን ከስራ ያሰናበታቸው መሆኑን ሲሆን አመልካቾች ይህ የተጠሪ አርምጃ ሕጋዊ አይደለም በሕገ መንግስቱ የተከበረውን የመሰማት መብት የሚጥስ ነው በማለት የሚከራከሩ መሆኑን ተገንዝበናል በመሠረቱ ማንኛውም ሰው በፍርድ ሊወሰን የሚገባውን ጉዳይ ለፍርድ ቤት ወይም ለሌላ በሕግ የዳኝነት ስልጣን ለተሰጠው አካል የማቅረብና ውሳኔ ወይም ፍርድ የማግኘት መብት ያለው ስለመሆኑ የኢፌዲሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀጽ ድንጋጌ በግልፅ የሚያሳየው ጉዳይ ነው ከዚሁ የሕገ መንግስት ድንጋጌ መገንዘብ የሚቻለው ደግሞ ፍርድ ቤቶች አንድን ጉዳይ አቤቱታ ተቀብለው ውሳኔ መስጠት የሚችሉት ዳኝነት የተጠየቀበት ጉዳይ በሕግ ለሌላ አካል ያልተሰጠ ጉዳይ በሚሆንበት ጊዜ እንደሆነ መሆኑን ነው በህግ ተለይተው በአስተዳደራዊ ውሳኔ እንዲቋጩ በተባሉ ጉዳዮች ላይ መደበኛ ፍርድ ቤት የመዳኘት የስረ ነገር ስልጣን ስለሌለው በሕጉ መሠረት ለአንድ አስተዳደር አካል ቀርቦ አስተዳደራዊ ውሳኔ የተሰጠበትን ጉዳይ ወይም ለአስተዳደር መቅረብ የሚገባውን ጉዳይ ፍርድ ቤት ሊያሰተናግደውም ሆነ አከራክሮ ውሳኔ ሊሰጥበት አይችልም ለአንዳንድ የመንግስት አካላት በተወሰኑ ጉዳዮች ላይ የመወሰን ስልጣን የሚሠጡት ሕጎች መጠበቅና መከበር ያለባቸው ሲሆን የዳኝነት አካል ስልጣንም በሕግ የተወሰነ ስለሆነ ሕግ የመተርጎም ስራው በሕጉ በተመለከተው አድማስ የሚመራ ይሆናል የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ የሚያሳየውም ፍርድ ቤቶች በሌላ ህግ በግልጽ በታገዱ ጉዳዮች ላይ አከራክሮ የመወሰን ስልጣን የሌላቸው መሆኑን ነው በመሆኑም በአስተዳደራዊ ውሳኔ የመጨረሻ አልባት እንዲያገኙ በህግ ተለይተው የተቀመጡት ጉዳዮችን ፍቤቶች የመዳኘት ስልጣን የሌላቸው መሆኑ ሊስተዋል የሚገባው ጉዳይ ነው በዚህም መሠረት የሕገ መንግስቱ አንቀፅ እና ድንጋጌዎች አንድ ላይ ሲታዩ ፍቤቶች አንድን ጉዳይ ተቀብለው ለማየትና ለመወሰን ሥልጣን የሚኖራቸው ጉዳዩ በፍርድ ሊወሰን የሚገባው ህሀከርከ በበሸሰ ሆኖ ከተገኘ ብቻ መሆኑን ያስገነዝባሉ ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስ አዋጅ ቁጥር የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣንን ያቋቋመ ሕግ ሲሆን በዚሁ አዋጅ አንቀጽ ለ ድንጋጌ የመንግስት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር ቢኖርም የባለስልጣኑ ሠራተኞች አስተዳደር የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሚያወጣው ደንብ መሠረት ይመራል በሚል በኃይለ ቃል ተደንግጎ ይገኛል በዚሁ ሥርዓት መሠረትም የሚኒስሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ያወጣ ሲሆን በዚህ ደንብ አንቀጽ ስር በደንቡ በሌላ ሁኔታ የተደነገገ ቢሆንም ዋና ዳይሬክተሩ በሙስና የተጠረጠረውንና አምነት ያጣበትን ማንኛውንም ሠራተኛ መደበኛውን የዲስኘሊን አርምጃ አፈጻጸም ሥርዓት ሳይከተል ከሥራ ማሰናበት እንደሚችል የተደነገገ ሲሆን የዚሁ አንቀጽ ንዑስ ቁጥር ሁለት ድንጋጌ ደግሞ ከላይ በተመለከተው ስርዓት መሠረት ከስራ የተሰናበተ ሰራተኛ በየትኛውም የፍርድ አካል ውሳኔ ወደ ስራ የመመለስ መብት እንደማይኖረው አስገዳጅነት ባለው መልኩ አስቀምጧል በመሆኑም የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ሰራተኞች የሚተዳደሩት አዋጅ ቁጥር ን ተከትሎ በወጣው ደንብ ቁጥር መሠረት እንደሆነ በግልጽ ተመልክቷል በደንቡ አንቀፅ መሠረት የሥራ ስንብት ቢፈፀም በዳኝነት በፍቤት እንደማይታይ በተጠቀሰው ድንጋጌ በንዑስ ቁጥር ሁለት ድንጋጌ በግልፅ ተመልክቷል በመርህ ደረጃ ሕግ የማውጣት ሥልጣን በሥልጣን ክፍፍል መርህ መሠረት የሕግ አውጪው አካል ስለመሆኑ ግልፅ ነው በሕግ አውጪው የመንግስት አካል የሚወጡ ሕጎች ቀዳሚዊ አዘከቫሻ ጩሸሺበ ተብለው የሚታወቁ ሲሆን ሌሎቹ እንደአስፈላጊነታቸው አግባብ ባለው አካል የሚወጡ ሕጎች የበታች ህጎች ሀከቫ ዘፎፎ ተብለው የሚታወቁ ናቸው ሕግ አውጪው የመንግሥት አካል በተለያዩ ቴክኒካዊ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ምክንያቶች ቀዳሚውን ሕግ ለማስፈጸም የሚያስችሉ ዝርዝር ሕጎች ያስፈልጋሉ ብሉ ባመነ ጊዜ ተገቢ ነው ላለው አካል የበታች ሕጎችን እንዲያወጣ ሥልጣን ሲሰጥ ይስተዋላል ይህ አሰራር በሕግም በምክንያትም የተደገፈ እና የዳበረ ልምድ ስለመሆኑ ግልፅ ነው በሚኒስትሮች ምክር ቤት የወጣው ደንብ ቁጥር ሕግ አውጪው በሰጠው ስልጣን መሠረት የወጣ ሲሆን በደንቡ አንቀጽ መሠረት ደግሞ ሰራተኛው ከስራ የሚሰናበትበትን አግባብ ደንግጓል በመሆኑም ወደ ስራ የመመለስ ወይም የመደመጥ መብት በፍርድ የሚያልቅ ጉዳይ አለመሆኑን የተጠቀሱት ድንጋጌዎች ያሳያሉ ከላይ አንደተገለጸው አንድ ጉዳይ በፍርድ ሊያልቅ የሚችለው ዳኝነት የተጠየቀበት ጉዳይ በሕግ ለሌላ አካል ያልተሰጠ ጉዳይ በሚሆንበት ጊዜ እንደሆነ ነው በተያዘው ጉዳይ ግን አመልካቾች የተሰናበቱት ሕግ አውጪው በዘረጋው ሥርዓት መሰረት ሲሆን አመልካቾች ከጠየቁት ዳኝነት አንጻር ወደ ስራ መመለስ ወይም የመደመጥ መብት መከበር ሲታይ ጥያቄው በፍርድ ሊያልቅ የሚችል ሀህል ጠልፀ አይደለም በመሆኑም የአስተዳደር ፍርድ ቤት ጉዳዩ በፍርድ ቤት ሊታይ የሚችል አይደለም በሚል ምክንያት የአመልካቾችን የይግባኝ ቅሬታ በአብላጫ ድምፅ ውድቅ ማድረጉ በአመልካቾች ከተጠየቀው ዳኝነት ወደ ስራ እንድንመለስ ወይም የመደመጥ መብታችን ይጠበቅልን ከሚለው አንፃር ሲታይ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ለ እና ከሚኒስተሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር አንቀጽ እና ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ እንዲሁም አላማን የተከተለና ለአስተዳደር አካሉ በሕጉ አግባብ የተሰጠውን ስልጣን አርህከህ ሀሃ ያከበረ ነው ከሚባል በስተቀር መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ነው ለማለት የሚያስችል ሕጋዊ ምክንያት ያለ ሆኖ አልተገኘም በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኤጄንሲ አስተዳደር ፍርድ ቤት በይመቁጥር ነሐሴ ቀን ዓም ጳጉሜ ዐ ቀን በይመቁጥር ነሐሴ ቀን ዓም በይመቁጥር ነሐሴ ቀን ዓም ነሐሴ ቀን ዓም በይመቁ ነሐሴ ቀን ዓም እና በይመቁጥር ነሐሴ ቀን ዓም እና በይመቁጥር መጋቢት ቀን በአቶ አሸናፊ አማረና በአቶ አወቀ ተሻለ ጉዳይ ተሰጥተው በፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በትዕዛዝ የፀኑት ውሳኔዎች በፍብሥሥሕቁ መሠረት ጸንተዋል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል ትዕዛዝ የዚህ ውሳኔ ግልባጭ ተጣምረው እንዲታዩ ከተባሉት መዛግብት ጋርም ይያያዝ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ዖሜፀሀኖ ይጎምዕፖ ዳምፇ ፊረማ ፅፅያታፖ እብ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች ሐጐስ ወልዱ ዳሼ መላኩ ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ኤም ኤ ሸሪፍ ኃየተየግል ማህበር ጠበቃ ይማጅ ዩኒስ ቀረቡ ተጠሪ ታይስ ኃየተየግል ማህበር የቀረበ የለም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ በዚህ መዝገብ ለቀረበው የሰበር አቤቱታ መነሻ የሆነው ጉዳይ የማይገባ የንግድ ውድድር ተፈጽሞአል በማለት የአሁኑ ተጠሪ የመሠረተውን ክስ የሚመለከት ነው ክሱ የቀረበው ለንግድ አሠራር አጣሪ ኮሚሽን ጽቤት ሲሆን ኮሚሽኑ ከሣሽ እና በወቅቱ ተከሣሾች የነበሩት የአሁኑን አመልካች እና አቶ መሐመድ አደም የተባለውን ግለሰብ አከራክሮአል በመጨረሻም ተከሣሾች ከከሣሽ የንግድ ምልክት ጋር ተመሣሣይነት ያለውን ምልክት በመጠቀም ምርታቸውን ሲሸጡ ተገኝተዋል ይህ ደግሞ ተጠቃሚውን ህብረተሰብ ግራ የሚያጋባና የሚያደናግር ተገቢ ያልሆነ የንግድ ውድድር ነው እሚል መደምደሚያ ላይ ደርሰናል በዚህ መሠረትም ተከሣሾች ድርጊቱን እንዲያቆሙ ኛ ተከሣሽ የነበረው የአሁነኑ አመልካች ብር መቀጫ አእንዲከፍል ኛ ተከሣሽ የነበረው ግለሰብ ደግሞ በማስጠንቀቂያ እንዲታለፍ በማለት ወስኖአል በሌላ በኩል ደግሞ አመልካች ውሣኔውን በመቃወም ለፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ በማቅረቡ ክርክሩ የተሰማ ሲሆን ፍቤቱም ኮሚሽኑ ጉዳዩን ለማየት የዳኝነት ሥልጣን የለውም በማለት ይግባኝ የተባለበትን ውሣኔ ሽሮአል በመጨረሻም ተጠሪ በበኩሉ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ በማቅረቡ በዚህ ደረጃም ክርክሩ ተሰምቶአል በመቀጠልም ፍቤቱ የንግድ አሠራር አጣሪ ኮሚሽን ጉዳዩን ያየው በንግድ አሠራር አዋጅ ቁጥር በተሰጠው ሥልጣን ነው የሚል ምክንያት በመስጠት በፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት የተሰጠውን ውሣኔ ሽሮአል የሰበር አቤቱታ የቀረበውም በዚህ ላይ ነው አመልካች ሐምሌ ቀን ዓም በጻፈው ማመልከቻ በሥር ፍቤት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሞአል የሚልበትን ምክንያት በመግለጽ አቤቱታውን አቀርቦአል በበኩላችንም አቤቱታውን መሠረት በማድረግ ተጠሪን አስቀርበን ክርክሩን ሰምተናል ክርክሩ የተሰማው የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት የሰጠው ውሣኔ በሕጉ አግባብ የተሰጠ ነው ወይ። ከ መረከቡም በፍሬ ነገር ደረጃ የተረጋገጠ ጉዳይ መሆኑን ተገንዝበናል ተጠሪ አመልካች ላይ ክስ ሊመሰርት የቻለው ባለበት የመድን ውል ለደንበኛው በንብረቱ ላይ ለደረሰው ጉዳት ካሳ ከከፈለ በላ ገንዘቡ እንዲተካለት ነው አመልካች አጥብቆ የሚከራከረው ኃላፊነት የለብኝም በማለት ሲሆን ለዚህ በቅድሚያ የሚያቀርበው ክርክር የይርጋ ጊዜ ነው ይሁን እንጂ በዚህ ረገድ አመልካች ያነሳው ክርክር አመልካቹ ታህሳስ ቀን ዓም ከዛፈው ደብዳቤ ይዘትና በይርጋው ጊዜ አቆጣጠር ላይ ሊያስከትለው ከሚችለው ውጤት አንፃር ሊታይ የሚገባው ነው በዚህም መሰረት አመልካች ታህሳስ ቀን ዓም የጻፈው ደብዳቤ ኃላፊነት ያለበት መሆኑን በማመን የኃላፊነት መጠኑ ግን ከብር አምስት መቶ ብር በላይ ሊሆን አንደማይችልና ይህንኑ የገንዘብ መጠን ተጠሪ ከአመልካች የፋይናንስ መመሪያ እንዲወስድ የገለፀ መሆኑን እንዲሚያሳይ ፍሬ ነገርን የማጣራትና ማስረጃን የመመዘን ስልጣን ያላቸው የበታች ፍርድ ቤቶች ያረጋገጡት ጉዳይ ነው እንዲህ ከሆነ አመልካች እዳውን ማመኑ ተጠሪ ከደንበኛው ካለው ግንኙነት እንዲሁም አመልካች ከተጠሪ ደንበኛ ካለው ግንኙነት አንፃር በሕጉ የተመለከተው የይርጋ ጊዜ ያልተቋረጠ መሆኑን የባህር ሕግ ቁጥር ከፍብሕቁጥር ጋር አዳምሮ በማንበብ የምንገነዘበው ጉዳይ ነው በመሆኑን አመልካች ይርጋን መሰረት በማድረግ የሚያቀርብ የኃላፊነት ክርክር ታህሳስ ቀን ዓም ከፃፈው ደብዳቤ ይዘት አኳያ ሲታይ ተቀባይነት ያለው አይደለም ሌላው አመልካች አጥብቆ የሚከራከረው የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያውን ከቻይና ሻንጋይ ወደብ ጀቡቲ አጓጉዞ ለማድረስ ውል የገባና በውሉ መሰረትም ጅቡቲ ወደብ ያደረሰ በመሆኑ እቃው ከመርከብ በክሬን ሲወርድ ለደረሰበት የመውድቅ አደጋ ኃላፊነት የለብኝም በሚል ሲሆን ይህንም በምክንያት የሚያስደግፈው ክሬኑ የራሱ ንብረት ያለመሆኑን በመጥቀስ ነው በመሰረቱ በባህር ላይ እቃ አመላለሽ ያለበትን ኃላፊነት በተመሰከተ የባህር ሕጉ በቁጥር ስር ያስቀመጠ ሲሆን በዚህ ድንጋጌ መሰረት እቃ አመላላሽ ሁለት ዋና ዋና ግዴታዎች አሉት የዚሁ አንቀጽ ንዑስ ቁጥር አንድ ድንጋጌ አንድን መርከብ በሙሉ በመከራየትቻርተር ፓርቲ አቃን የሚያጓጉዝ ባለመርከብ ስላለበት ግዴታ የባህር ሕጉን ቁጥር በማጣቀስ የሚደነግግ ሲሆን የአንቀፁ ንዑስ ቁጥር ሁለት ድንጋጌ ደግሞ በመርከቡ ላይ የተጫኑትን አቃዎች በጥንቃቄና በሚገባ ለመጫን ለአጠባበቃቸው በሚገባ አቀማመጥ አእንዲደረደሩ ስለጉዞዋቸው ስለ ጥበቃቸው ስለ መልካም አያያዛቸውና ስለ ማራገፉ መልካም አፈፃፀም ግዴታ ያለበት መሆኑን በአስገዳጅ ሁኔታ ይደነግጋል በመሆኑም አጓዝ በሕጉ የተጣሉበትን እነዚህን ግዴታዎች ካልተወጣ ፃላፊነት ያለበት መሆኑን የድንጋጌው ይዘትና መንፈስ ያስረዳል በጭነት ማስታወቂያ ደረሰኝ ውስጥ አመላላሹ አላፊነት የለበትም ተብሉ የተደረገው ውል የማይፀና ስለመሆኑም የባህር ሕግ ቁጥር በግልፅ ይደነግጋል የአመላላሹ መከላከያ ሊሆነ የሚችሉ ሕጋዊ ምክንያቶች በባህር ሕጉ ቁጥር ስር የተመለከቱት ምክንያቶች ናቸው ከላይ የተመለከቱት የባህር ሕግ ድንጋጌዎች የአመላላሽን አላፊነት ሊያስከትሉና ቀሪ ሊያደርጉ የሚችሉ ሕጋዊ ምክንያቶች የሚደነግጉ ሲሆን አላፊነትን በተመለከተ ቀሪ ከሚያደርጉ ምክንያቶች አንዱ አመላላሽ አቃውን በአግባቡ ማስረከቡን መረጋገጡ ስለመሆኑም ያስገነዝባሉ የእቃው እርክክብ ተፈጽሟል የሚባለው ደግሞ መቼና በምን ሁኔታ ሲፈጸም እንደሆነም ድንጋጌዎቹ በተለይ ከባህር ሕጉ ቁጥር ጋር ተዳምረው ሲነበቡ ያሳያሉ በዚህም መሰረት በጭነት ማስታወቂያ ደረሰኝ የተረጋገጠ የማመላለሻ ውልን የሚመለከቱ ልዩ ድንጋጌዎች የሚጸኑት በተለይ በመርከብ ላይ በተጫኑት የንግድ እቃዎች የጭነት ማስታወቂያ ደረሰኝ ወይም ይህን በመሰለ ሌላ አይነት ሰነድ በተረጋገጡ የጭነት ማመላለሻ ውሎች ብቻ መሆኑ የመርከብ መከራየት ውል ሰነድ ባለው ጉዳይ ላይ ተፈጻሚ እንደማይሆን ነገር ግን መርከቡ የተከራየው በኪራይ ሰነድበቻርተር ፓርቲ የሆነ እንደሆነ የሚሰጠው የጭነት የማስታወቂያ ደረሰኝ ወይም ይህን የመሳሰለው ሌላ ሰነድ በአመላላሹና በሰነድ አምጪው መካከል ያለው ግንኙነት ከሚመራበት ጊዜ አንስቶ በዚሁ በሚሰጠው የጭነት ማስታወቂያ ደረሰኝ ላይ ድንጋጌዎቹ ተፈጻሚ እንደሚሆኑ የሚፀኑትም አቃዎቹ ከመርከብ ላይ ከተጫኑበት አንስቶ አስከሚራገፉበት ጊዜ ብቻ ስለመሆኑ የተጠቀሰው ድንጋጌ ያሳያል የዚህ አንቀፅ ንዑስ ቁጥር ሶስት በተለይ ሲታይም ከመርከቡ ላይ ከተጫነበት አንስቶ አስከሚራገፉበት ጊዜ ብቻ ነው በሚል በኃይል ቃል ማስቀመጡ አመላላሹ በማራገፍ ሂደት ለሚከሰቱ ጉዳቶቹም ኃላፊነት ያለበት መሆኑን በግልጽ የሚሳይ ነው ከሁሉም በላይ በአመልካችና በተጠሪ ደንበኛ መካከል የተደረገው የማጓጓዣ ውል አንቀፅ እቃዎቹን ማጓጓዝ መጫን ማራገፍ ማከማቸትና መጋዝን ማስቀመጥ ስራዎች ለሌሎች ወገኖች በውል አሳልፎ የመስጠት መብት እንዳለው በክርክሩ ሂደት የተረጋገጠ መሆኑ እነዚህ ግዴታዎች የአመልካች ጭምር መሆናቸውን የሚያሳይ ሲሆን ይኸው ውል በአንቀጽ ሀ ላይም የአጓጓኙን ዛላፊነት ሲዘረዝር እቃዎቹ በባህር ላይ በሚጓጓዙበት ወቅት የአጓጓ ኃላፊነት የማራገፉ ስራ እስከተፈፀመ ድረስ እንደሚዘልቅ በግልፅ መደንገጉን ተጠሪ አጥብቆ የሚከራከርበት ነጥብ ሲሆን በአመልካች በኩል የማስተባበያ ክርክር ካለመቅረቡ አንፃር ሲታይ የአመልካች ኃላፊት አቃውን በጥንቃቄ የማራገፍ ግዴታን ሁሉ የሚያጠቃልል መሆኑን የሚያስገነዝብ ሁኖ አግኝተናል በአጠቃላይ አመልካች አዓጓዥነቱንና አቃው ከመርከብ ወደ ውዛ በመውደቅ ጉዳት የደረሰበት መሆኑን ሳይክድ ኃላፊነት የለብኝም በማለት ያቀረበው ክርክር በበቂ ማስረጃና ሕግ ያልተደገፈ መሆኑን በማረጋገጥ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ የሰጠው መሆኑን የተገነዘበን በመሆኑ በጉዳዩ ላይ በተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ሁኖ አልተገኘም በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሐምሌ ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር የካቲት ቀን ዓም የጸናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ሙሉ በሙሉ ፀንቷል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ውጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፃዲ የሰመቁ ሰኔ ዐ ቀን ዓም ዳኞች ሓጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች ተክሉ ካሣ ገብረየስ ጠበቃ ስንታየሁ ባህሩ ቀረበ ተጠሪ ማርኮባርዚ በሌለበት መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ በመዝገቡ ለቀረበው የሰበር አቤቱታ መነሻ የሆነው ጉዳይ ቼክን መሠረት ያደረገ ክርክር የሚመለከት ነው ክርክሩ በተጀመረበት የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ከሣሽ የነበረው የአሁኑ አመልካች ሲሆን የአሁኑ ተጠሪ እና ማባ በጠ ኋየተየግማህበር የተባለ ድርጅት ደግሞ ተከሣሾች ነበሩ ክሱ በሁለት ቼኮች የታዘዘውን ብር አልተከፈለኝም እና ሁለቱም ተከሣሾች ገንዘቡን ይከፍሉኝ ዘንድ ይወሰንልኝ የሚል ነው የአሁኑ ተጠሪ የማህበሩ ስራ አስኪያጅ እንደሆነ የቼኩ አውጪ ማህበሩ መሆኑን ቼኮቹ ወደ ታዘዘው ባንክ ሲወሰዱ የማህበሩ ኛ ተከሣሽ ሂሣብ የተዘጋ መሆኑን መገለጹም በክሱ ተመልክቶአል ተከሣሾች በተደረገላቸው ጥሪ መሠረት ባለመቅረባቸዉ ክርክሩ በሌሉበት ታይቶ መወሰኑንም የስር ፍቤቶች ከሰጡት ውሣኔ ለመገንዘብ ችለናል ክሱ የቀረበለት ፍቤት ጉዳዩን ካየ በኋላ የአሁኑ ተጠሪን ከክሱ በነጻ በማሰናበት ኛ ተከሣሽ ክስ የቀረበበትን ገንዘብ ከእነወለዱ እንዲከፍል ወስኖአል በሌላ በኩል ደግሞ አመልካች የተጠሪን ከክሱ በነጻ መሰናበት በመቃወም ለፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ አቅርቦ የነበረ ሲሆን ፍቤቱም ይግባኝ የተባለበት ውሣኔ ጉድለት የለበትም በማለት ይግባኙን ሰርዞአል የሰበር አቤቱታው የቀረበው በዚህ ላይ ነው በበኩላችንም አመልካች ሐምሌ ቀን ዐዐ ዓም በጻፈው ማመልከቻ ያቀረበውን አቤቱታ መሠረት በማድረግ ክርክሩን ሰምተናል ተጠሪ በተደረገለት ጥሪ መሠረት ባለመቅረቡ ክርክሩ የተሰማው በሌለበት ነው አቤቱታው በሰበር ችሎቱ እንዲታይ የተደረገው ተጠሪ የኩባንያው በስር ኛ ተከሣሽ ስራ አስኪያጅ ቢሆንም ፈርሞ ለሰጠው ቼክ በኃላፊነት አይጠየቅም የመባሉን አግባብነት ከንግድ ህግ ቁ አንጻር ሊመረመር ይገባል በመባሉ ነው በዚህ መሠረትም ከስር ጀምሮ የተደረገውን ክርክር አቤቱታው ከቀረበበት ውሣኔ እና ከህጉ ጋር አገናዝበን መርምረናል አመልካች ክስ የመሰረተው በቼኩ አውጪ ኩባንያ ላይ ብቻ ሣይሆን ቼኩን ፈርሞ በሰጠው የኩባንያው ስራ አስኪያጅ ተጠሪ ላይ ጭምር ነው በሰበር አቤቱታ ማመልከቻው ላይም እንደገለጸው ስራ አስኪያጁን አጣምር የከሰሰው በስራ አስኪያጅነቱ ብቻ ሣይሆን የኩባንያው የባንክ ሄሣብ መዘጋቱን አና ለቼኮቹ ክፍያ የሚሆን ኩባንያው የሚያዝበት ገንዘብ እንደሌለ እያወቀ ሆነ ብሎ ቼኮቹን ፈርሞ በመስጠት ጥፋት ፈጽሞአል በማለት ጭምር ነው ክሱን በመጀመሪያ ደረጃ የሰማው የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በውሣኔው እንዳመለከተው ቼኮቹ ባንክ ቀርበው ሊከፈሉ ያልቻሉት የኩባንያው የባንክ ሂሣብ በመዘጋቱ ምክንያት ነው ፍቤቱ ይህን ለማለት የቻለው ባንኩ የሰጠው ማረጋገጫ በአስረጂነት ቀርቦለት ከዚሁ በማረጋገጡ እንደሆነም ከውሣኔው ለመገንዘብ ችለናል በሌላ በኩል ደግሞ ፍቤቱ ተጠሪ በስራ አስኪያጅነቱ ለፈረመው ቼክ ዛላፊ አይሆንም አሚል መደምደሚያ ላይ መድረሱን ተመልክተናል እንደምናየው የቼኮቹ ባለቤት አውጪ የሆነው ኩባንያ የባንክ ሂሣብ ስለመዘጋቱ ባቀረበው ማስረጃ ተረጋግጦአል ኩባንያው ራሱን የቻለ ህጋዊ ሰውነት ያለው አካል ቢሆንም ስራውን የሚያንቀሣቅሰው በስራ አስኪያጅ እንደሆነ ግልጽ ነው አመልካች ቼኮቹ በስራ አስኪያጁ ተፈርመው በተሰጡበት ጊዜ ሁሉ ኩባንያው የሚያዝበት ገንዘብ በባንክ ሂሣቡ እንዳልነበረ አስረድቻለሁ በማለት የተከራከረ ሲሆን ተከሣሾቹ በተደረገላቸው ጥሪ መሠረት ቀርበው አልተከላከሉም ከዚህም መገንዘብ የሚቻለው ተጠሪ የኩባንያው ሂሣብ መዘጋቱን እያወቀ ነው ቼኮቹን ፈርሞ የሰጠው የሚለው የአመልካች ክርክር እውነት አይደለም ወደሚለው መደምደሚያ የሚደረስበት ምክንያት እንደሌለ ነው የተረጋገጠው ይህ ከሆነ ደግሞ ተጠሪ ጥፋተኛ ወይም ስህተት ፈጽሞአል ማለት ነው የኩባንያ ስራ አስኪያጅ በንግድ ህጉ የተመለከቱትን ድንጋጌዎች ወይም የማህበሩን ኩባንያውን የመተዳደሪያ ደንብ በመጣስም ቢሆን በስራ አስኪያጅነታቸው በሰሩዋቸው ጥፋቶችም ስህተቶችም ቢሆን በማህበሩ እና በሶስተኛ ወገኖች ፊት በየራሣቸው ወይም በአንድነት ሣይከፋፈል እንደነገሩ ሁፄታ ሀላፊዎች እንደሚሆኑ በንግድ ህግ ቁጥር ተደንግጓአል በያዝነው ጉዳይ የኩባንያ ማህበር ስራ አስኪያጅ የሆነው ተጠሪ ኩባንያውን ለመምራት ስልጣን ያለው የነበረው ሰው አንደሆነ በመረጋገጡ አና ጥፋትም በመፈጸሙ ለፈረማቸው ቼኮች በፃላፊነት የማይጠየቅበት የህግ ምክንያት የለም ይልቁንም በተጠቀሰው የንግድ ህጉ ድንጋጌ እንደተመለከተው አሱም በግሉ ሃላፊ ነው የሚሆነው የስር ፍቤቶች በፍሬ ነገር ረገድ ያረጋገጡትን እውነታ ከህጉ ጋር አገናዝበው ባለማየታቸው ተጠሪን ነጻ በማድረግ የደረሱበት መደምደሚያ የተሣሣተ ሊሆን ችሎአል ከዚህ የተነሣም አቤቱታ የቀረበበት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ነው ለማለት ችለናል ውሣኔ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመቁ ታህሣስ ቀን ዐዐ ዓም የሰጠው ውሣኔ እና የፌዴራል ጠፍቤት በመቁ ሚያዝያ ቀን ዐዐ ዓም የሰጠው ትዕዛዝ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ተሻሽሸሏል ተጠሪም ክስ የቀረበበትን ገንዘብ የመክፈል ሃላፊነት አለበት በመሆኑም ተጠሪ እና ማባ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት እንዲከፈል የወሰነውን ገንዘብ በአንድነት እና በነጠላ ይክፈሉ በማለት ወስነናል መዝገቡ ተዘግቷል ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት እከ የሰመቁ ሐምሌ ቀን ዓም ዳኞች ሓጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች የንግድ ኢንዲስትሪ ሚኒስቴር ነፈጅ ዮናስ ከበደ ቀረበ ተጠሪ ታይገር ሎጂስቲክ እና የንብረት ጥበቃ ኃየተየግል ማህበር የቀረበ የለም መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ በአመልካች መስሪያ ቤት በአዋጅ ቁጥር እና ይህንኑ አዋጅ ለማሻሻል በወጣው አዋጅ ቁጥር መሰረት የሚሰጣቸው የንግድ ስራ ፈቃድ ጉዳዮች ውድቅ የሚደረጉበትን አግባብ የሚመለከት ነው ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሲሆን ከሳሽ የነበረው የአሁኑ ተጠሪ ነው ክሱ የተመሰረተውም ባሁኑ አመልካችና ታይገር ሴኩሪቲ ኃየተየግል ማህበር በተባለ ድርጅት ላይ ነው የአሁኑ ተጠሪ በአመልካች መስሪያ ቤት ላይ የመሰረተው የክስ ይዘት ባጭሩ ድርጅቱ ታይገር ሎጅስቲክና የንብረት ጥበቃ ኸ ከር በ ሀርዐፀቨ ኮርርቨበ በሚል የንግድ ስያሜ ከአመልካች መስሪያ ቤት የንግድ ስራ ፈቃድ ቁጥር ኢአይኤኦኤል በቀን ዓም በሕጋዊ መንገድ ተሰጥቶት እየተንቀሳቀሰ ባለበት ሁኔታ በዚሁ ተመሳሳይ ስም ታይገር ሴኩሪቲ በሚል አላማ ላይ የተሰማራ ድርጅት ፈቃድ ወስዶ በአዋሳ ከተማ ከ ዓም ጀምሮ ተገቢ ያልሆነ የንግድ ውድድርህበ ከ ርዐጠፀፀክበ በማድረግ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሀ ስር ከተመለከተው መንፈስ ውጪ የተጠሪን ድርጅቶችን ደንበኞች በማደናገር የድርጅቱን ገቢ እየቀነሰ እንደሚገኝ አመልካች መስሪያ ቤትም ሁኔታውን እንዲያርም ተጠይቆ ተገቢውን ምላሽ ያልሰጠና ተመሳሳይ የንግድ ስያሜ የተሰጠው የሥር ሁለተኛ ተከሳሽም ጉዳዩን በድርድር ሊፈታው የማይችል መሆኑንና በአመልካች መስሪያ ቤት ጉዳዩ አልባት እንዲያገኝ ፍላጎት ያለው መሆኑን ገልጾ ሁኔታው እንዲታረምና እንዲሰረዝ እንዲወሰን እንዲሁም ኪሳራው በቁርጥ እንዲወሰን ዳኝነት መጠየቁን የሚያሳይ ነው የአሁኑ አመልካች በተከሳሽነቱ ቀርቦ በሰጠው መልስም የንግድ ስራ ፈቃድ የተሰጠበትን አሰራር በአዋጅ ቁጥር እንዲሁም ይህንኑ አዋጅ ለማሻሻል በወጣው አዋጅ ቁጥር የተከተለ መሆኑን ለተጠሪ ድርጅትና ለስር ሁለተኛ ተከሳሽ የተሰጠው የንግድ ስራ ፈቃድ ተመሳሳይ ላልሆኑ ስራዎች የተሰጠ መሆኑን ገልፆ ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲል ተከራክራል የስር ሁለተኛ ተከሳሽም ቀድሞ የንግድ ስራ ፈቃድ የወሰደው ራሱ መሆኑና ተጠሪ ከተሰጠው የንግድ ስራ ፈቃድ ውጪ እየሰራ የሚገኝ መሆኑን ዘርዝሮ ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲል ተከራክራል ክሱ የቀረበለት ፍርድ ቤትም የአመልካችን መከራከሪያ ነጥቦችን ሕጋዊ አይደሉም በማለት ውድቅ አድርጎ የስር ሁለተኛ ተከሳሽ የንግድ ድርጅቱን ስያሜ እንዲቀይር የአሁኑ አመልካችም የስር ሁለተኛ ተከሳሽን የንግድ ድርጅት ስያሜ እንዲሰርዝ ሁለተኛ ተከሳሽም ታይገር የምትለዋን ስያሜ እንዳይጠቀም በማለት ወስኗል በዚህ ውሳኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኙን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርቦ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በሁዋላ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ፀንቷል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም አመልካች መስሪያ ቤት በጉዳዩ ላይ ውሳኔ የመስጠት ስልጣኑ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ስር የተደነገገ ሁኖ አያለ የበታች ፍርድ ቤቶች ከዚሁ ድንጋጌ ውጪ በሆነ መንገድ የንግድ ድርጅቱ ስያሜ እንዲሰረዝ መወሰናቸው ያላግባብ ነው በማለት መከራከሩን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም ለጉዳዩ መነሻ የሆነው የንግድ ስያሜ ተመሳሳይ ስለሆነ እና ያልተገባ የውድድር ስሜት እየፈጠረ ስለሆነ ይቀየር መባሉ ከአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌ አንጻር ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ተጠሪ በተደረገለት ጥሪ ቀርቦ አመልካች የስር ሁለተኛ ተከሳሽ የሆነው ድርጅት የስር ፍርድ ቤትን ውሳኔ ተቀብሎ በተቀመጠበት ሁኔታ የሰበር አቤቱታውን ማቅረቡ ተገቢ ያለመሆኑንና በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ውሳኔም ምንም የሕግ ስህተት የሌለበት መሆኑን በመዘርዘር መልሱን የሠጠ ሲሆን አመልካች ደግሞ በሕጉ አግባብ የተሰጠውን ስልጣን በመጠቀም ለፈፀመው ድርጊት የስር ፍርድ ቤት የሠጠውን የሕግ ስህተት በሕግ አግባብ ማሳረም መብቱ መሆኑን ዘርዝሮና የሰበር አቤቱታውን በማጠናከር የመልስ መልሱን ሰጥቷል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል በመሰረቱ አመልካች በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት የንግድ ስራ ፈቃድ የመስጠት ስልጣን ያለው ሲሆን ይህንኑ ስልጣን ተግባራዊ ሲያደርግ የሚያስፈልጉትንና ሊከተላቸው የሚገባቸው ስርዓቶች በአዋጅ ቁጥር እና ይህንኑ አዋጅ ለማሻሻል በወጣው አዋጅ ቁጥር ስር ተደንግገው እናገኛለን አዋጅ ቁጥር አንቀጽ የንግድ ስም ለማስመዝገብ መሟላት ስላለባቸው ነገሮችና ለምዝገባ የቀረበው የንግድ ስም ቀደም ሲል ከተመዘገበበት የንግድ ስሞች ጋር አንድ አይነት ወይም ተመሳሳይና አሳሳች አለመሆኑን ወይም ለመልካም ጠባይ ወይም ሥነ ምግባር ተቃራኒ አለመሆኑን በአዋጁ አግባብ አለው በተባለው ባለስልጣን ከተረጋገጠ በሁዋላ የንግድ ስሙ የሚመዘገብ ስለመሆኑ በአመልካቹ ወጪ ማስታወቂያ በጋዜጣ ታትሞ አንዲወጣ በማድረግ ሊመዘግብ የሚችልበትን አግባብ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌ ደንግጎ ያለው ጉዳይ ሲሆን ይህንነ አዋጅ ለማሻሻል የወጣው አዋጅ ቁጥር ደግሞ የንግድ ስም ከዳታ ቤዝ ተጣርቶ የጋዜጣ ማስታወቂያ ሳያስፈልገው እንደሚመዘገብ ያስገነዝባል የአሁኑ አመልካች አጥብቆ የሚከራከረውም የአሁኑ ተጠሪ ታይገር ሎጂስቲክስ እና ንብረት ጥበቃ ኃየተየግል ማህበር የሥራ መስክ በላቀ ደረጃ የሎጂስቲክ የንብረት ጥበቃ ስልጠና እና የምክር አገልግሎት የሆነው እና የውጪ ኢንቬስቴር ድርሻ የያዘ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ ዋና ምዝገባ እና የኢንቨስትመንት ፈቃድ የተሰጠው መሆኑን የስር ሁለተኛ ተከሳሽ የተሰማራበት የንግድ ስራ መስክ በደቡብ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጥቃቅንና አነስተኛ ንግድና ኢንዲስትሪ ቢሮ የተሰጠው የንግድ ስራ ፈቃድ ለሀገር ውስጥ ባለሀብት በተፈቀደ የጥበቃ ሥልጠና እና የጥበቃ አገልግሎት በመሆኑ አመልካች ሁለቱን የንግድ ማህበራት የተሰማሩበት የንግድ ስራ ጠባይ ፈጽሞ አለመመሳሰሉንና በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ የንግድ ስም መዝገብ የመግባት ውጤት ተገቢውን ማጣራት ከአደረገ በሁዋላ ምዝገባውን መፈፀሙን ነው እንግዲህ በሕጉ የተዘረጋው ስርዓት ከላይ የተመለከተው ከሆነ አና አመልካች ተግባሩን ሕጋዊ ነው የሚልባቸው ምክንያቶች እነዚህ ከሆኑ በሕግ ረገድ ሊነሳ የሚችለው ጥያቄ አመልካች በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ስር የተደነገገውን ድንጋጌ መሰረት በማድረግ ምዝገባውን መፈጸም አለመፈፀሙን ነው የዚህ ድንጋጌ ይዘት ሲታይ በንግድ ሕጉ ቁጥር እና የተደነገገው አንደተጠበቀ ሆኖ አንድ የንግድ ስም ቀድሞ የተመዘገበ መሆኑ ብቻውን በንግድ ስራ ጠባዩ ፈፅሞ ለማይመሳሰል የንግድ ስራ እንዳይመዘገብ ሊከለክል አይችልም በማለት በአስገዳጅ ሁኔታ የተደነገገ መሆኑን ያስገነዝባል አመልካች እንደተገለፀው ተጠሪ የንግድ ስራ የወሰደበት ስራ እና የስር ሁለተኛ ተከሳሽ የንግድ ስራ የማይመሳሰሉ መሆናቸውን በሕጉ መሰረት በተሰጠው ስልጣን ማጣራቱን ገልፆ የተከራከረ ሲሆን የበታች ፍርድ ቤቶች የአሁኑ ተጠሪ እና የስር ሁለተኛ ተከሳሽ የንግድ ድርጅት ስም ይመሳሰላል ወደሚለው ድምዳሜ ከመድረሳቸው ውጪ ስራው አይመሳሰልም በማለት በአመልካች በኩል የቀረበውን ክርክር ተቀባይነት የሌለበት መሆኑን የሚያሳይ ሕጋዊ ምክንያት በውሳኔአቸው ላይ አልገለፁም በመሆኑም አንድ የአስተዳደር አካል ድርጊት ውድቅ ሊደረግ የሚገባው ከሕግ ውጪ መሰራቱ ተረጋግጦ እንጂ ያለሕጋዊ ምክንያት ሊሆን አይገባም ያለሕጋዊ ምክንያት ተግባሩን ተገቢ አይደለም ብሎ እንዲስተካከል በማለት መወሰን በሕግ የተሰጠውን ኃላፊነትና ተግባር ባግባቡ እንዳይተገበር የሚያደርግ ጭምር ነው በሌላ በኩል የስር ሁለተኛ ተከሳሽ በጉዳዩ ላይ ስርዓቱን ጠብቆ ይግባኝ ያለማቅረብ የአመልካችን አቤቱታ አቀራረብ ሕጋዊ አይደለም ለማለት የሚያስችል አይደለም ምክንያቱም አመልካች በሕጉ ተለይቶ የተሰጠውን ሥልጣን ባግባቡ ማከናወኑን እና አንድ ወጥ አሰራር ያለ መሆኑን ማረጋገጥ የራሱ ኃላፊነት ነውና በአጠቃላይ የበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ስር የተመለከተውን መመዘኛ መሰረት ማድረግ ሲገባው የውል ስም የሆነውን ታይገር የሚለውን ቃል ብቻ በመመልከት የተጠሪ የንግድ ስያሜና የስር ሁለተኛ ተከሳሽ ስያሜ የሚመሳሰልና ያልተገባ ውድድር የሚፈጥር ነው በማለት የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ሁኖ አግኝተናል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሚያዚያ ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ግንቦት ቀን ዓም የጸናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሽሯል የአመልካች እርምጃ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና አዋጅ ቁጥር መሰረት ሲታይ ሕጋዊ ነው ብለናል አመልካች የስር ሁለተኛ ተከሳሽ የንግድ ድርጅት ስያሜን እንዲሰርዝ የሚገደድበት ሕጋዊ ምክንያት የለም ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ዳ የሰመቁ የካቲት ዐ ቀን ዐዐዐ ዓም ዳኞች መንበረፀሐይ ታደሰ አብዱልቃድር መሐመድ ሐጎስ ወልዱ ሒሩት መለሠ ታፈሰ ይርጋ አመልካች ሀጂ መሐመድ አደም ተከሣሽ አቶ ፍፁም ግርማ ፍርድ ጉዳዩ የሚተላለፍ ሠነድ ላይ የግል ግንኙነትን መሠረት በማድረግ የሚቀርብን መቃወሚያ ይመለከታል ለሰበር አቤቱታው መነሻ የሆነው በፌመደረጃ ፍቤት የቀረበው አቤቱታ ነው የአሁኑ ተጠሪ በመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ባቀረቡት ክስ አመልካች ለተጠሪ ዐ የሆነ ብር ሺህ የያዘ ቼክ የሰጡ ቢሆንም ለክፍያ ለባንክ ሲቀርብ በቂ ገንዘብ የለም ተብሎ ተመልሶላቸዋል አመልካች ከዚህ ገንዘብ ውስጥ ብር ዐዐዐ ከፍለው ብር ዐዐዐዐ ይቀርባቸዋል በመሆኑም ይህንኑ ገንዘብ ከወለዱ ጋር ይክፈሉኝ ሲሉ ጠይቀዋል አመልካችም ቀርበው ቼኩ የተሰጠው በተጠሪና በአቶ ሙሣ መሐመድ መካከል ለነበረው አለመግባባት የሽምግልና ጉባኤ ባቀረበው ሃሣብ መሠረት ለሁለቱ ተከራካሪዎች መተማመኛ እንዲሆን በመሆኑ ክሱን ለመከላከል እንዲፈቀድላቸው ጠይቀዋል ፍቤቱም ቼክ ግልጽ የሆነ የክፍያ ትዕዛዝ ብቻ የሚይዝ በዚህ ትዕዛዝ እንደቀረበ ክፍያ የሚፈፀምበትና ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ በአውጪው ላይ የክፍያ ሃላፊነት የሚፈጥር የገንዘብ ሰነድ እንጂ የዋስትና ሰነድ ስላልሆነ ለመከላከል ያቀረቡት ጥያቄ ተቀባይነት የለውም በማለት ገንዘቡን ከወለድ ጋር አንዲከፍሉ ወስኖባቸዋል አመልካች ይህንን ውሣኔ በመቃወም ለፌከፍተኛ ፍቤት ያቀረቡት የይግባኝ ቅሬታም ተቀባይነት ሣያገኝ ቀርቷል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበው በዚህ ላይ ሲሆን ይህ ችሎትም ክሱ በይርጋ ሊታገድ የሚገባው መሆን አለመሆኑን አንዲሁም አመልካች ክሱን ሊከላከሉ የሚገባቸው መሆን አለመሆኑን ለመመርመር ይግባኙ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ ያደረገ ሲሆን ግራ ቀኙ በነዚህ ነጥቦች ላይ ክርክራቸውን አሰምተዋል ችሎቱም መዝገቡን እንደሚከተለው መርምራል ክሱ በይርጋ ይታገዳል ወይስ አይታገድም የሚለውን ነጥብ በተመለከተ አመልካች ቼኩን ለተጠሪ የሰጡት ጥር ዐ ቀን ዓም መሆኑን ከመዝገቡና ከግራ ቀኙ የቃል ክርክር ጭምር መረዳት ተችሏል ቼክ የወጣበት ቀን ከግምት ሳይገባ በቼክ ላይ ከተፃፈው ቀን አንስቶ በሚከተሉት ወራት ውስጥ አንዲከፈል መቅረብ እንዳለበት በንግድ ሕግ ቁጥር ሥር ተመልክቷል በዚሁ ሕግ ቁጥር ሥር ደግሞ በቼክ የሚገደዱ ሰዎች ላይ አምጪው ክስ ማቅረብ የሚችለው ቼኩን ለማቅረብ የተወሰነው ጊዜ ካለፈ ጀምሮ እስከ ስድስት ወር ድረስ መሆኑ ተመልክቷል በመሆኑም አምጪው ክስ ማቅረብ የሚችለው ቼክ ከተፃፈበት ቀን አንስቶ በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ መሆኑን መረዳት ይቻላል በተያዘው ጉዳይ ቼክ የተፃፈው ጥር ዐ መሆኑ በግራ ቀኙ ያልተካደ ሲሆን ክስ የቀረበው ደግሞ ታህሣሥ ዐ መሆኑን ከመዝገቡ መረዳት ይቻላል በመሆኑም ቼኩ ተጽፎ ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ ክስ እስከቀረበበት ቀን ዓመት አያልፍም ቼኩ ተጽፎ ከተሰጠ ጀምሮ ለባንክ እንዲከፈል እስከቀረበበት ድረስ ወር አልፏል እንዳይባል ደግሞ ቼኩ የተሰጠው ጥር ዐ መሆኑና ለክፍያ የቀረበው ሐምሌ መሆኑን ግራ ቀኙ ተማምነዋል በመሆኑም ከጥር ዐ እስከ ሐምሌ ዓም ወር ስለማያልፍ በንግድ ሕጉ ቁጥር ሥር የተመለከተው የይርጋ ጊዜም ቢሆን ስለማያልፍ አመልካች ይርጋን አስመልክቶ ያቀረቡት ክርክር ተቀባይነት የለውም በመቀጠል አመልካች ክሱን ሊከላከሉ ይገባል አይገባም የሚለውን ነጥብ እንመለከታል በመሠረቱ ቼክ የተወሰነ ገንዘብ ለመክፈል ሐተታ የሌለበት ትዕዛዝ የያዘና ቼኩም እንደቀረበ የሚከፈል መሆኑ በንሕቁ ሀ እና ሥር ተመልክቷል በመሆኑም ቼኩ የታዘዘለት ሰው አምጪው ቼኩን ይዞ እንደቀረበ ቼኩ ሊከፈል ይገባዋል አውጪውም ሆነ የጀርባ ፈራሚዎቹ ለቼኩ አከፋፈል ኃላፊዎች በመሆናቸው የንሕቁ እና ሐ ይመለከቷል ቼክ ባልተከፈለ ጊዜ ተጠያቂዎች ይሆናሉ ቼክ እንደ ገንዘብ ወደተለያዩ ሰዎች በቀላሉ ሊተላለፍ የሚችል ባህሪ ስላለው የቼክ አከፋፈል ላይ ማንኛውም መቃወሚያ ሊቀርብ አይችልም ሕጉ ለይቶ ባስቀመጣቸው ጉዳዮች ካልሆነ የቼክ ክፍያ በማንኛውም ምክንያት ሊቆምና ሊታገድ አይችልም ነገር ግን የተወሰኑ ሁኔታዎች ባጋጠሙ ጊዜ አውጪው ወይም ፈራሚዎቹ ቼክ ሊከፈል የማይገባበትን መቃወሚያ ሊያነሱ ይችላሉ በመሆኑም አግባብነት ያላቸው የንግድ ሕግ ድንጋጌዎች በመቃወሚያነት እንዲቀርቡ የፈቀድዋቸውንና የከለከሉዋቸውን ጉዳዮች ለመለየት የሕጉን ድንጋጌዎች እንዳለ መመልከቱ ጠቃሚ ነው በዚህ ረገድ ለዚሁ ቀጥተኛ ተፈፃሚነት ያላቸው ድንጋጌዎች የንግድ ሕጉ አንቀጽ እና ዐ ሲሆኑ የአንቀጽ ይዘት የሚከተለው ነው መቃወሚያ ዕዳ ከፋዩ ሰነዱን በያዘው ሰው በሁለቱ የግል ግንኙነቶች ላይ በተመሠረቱት በሰነዱ አፃፃፍ ፎርምና እንዲሁም በሰነዱ ላይ በተፃፉት ቃሎች ካልሆነ ሌላ መቃወሚያ ሊያቀርብበት አይችልም እንዲሁም ፊርማን በማስመሰል የተሰራ ችሎታ ወይም ሰነዱ ሲወጣ የውክልና ሥልጣን ባለመኖሩ ወይም ክስ ለማቅረብ አስፈላጊ የሆኑት ሁኔፄታዎች ባለመሟላታቸው የተነሱትን መቃወሚያዎች ለማቅረብ ይችላል አምጪው ይህን ሰነድ ባገኘበት ጊዜ ዕዳ ከፋዩን ለመጉዳት እያወቀ ያደረገው ካልሆነ በቀር ከዚህ በፊት ሰነዱን ይዘው ከነበሩት ሰዎች ጋራ በግል ግንኙቶች ላይ በተመሠረቱ ክርክሮች ዕዳ ከፋዩ ሰነዱን የያዘውን ሰው ሊቃወመው አይችልም ሀበ ፐከፀ በ ጠዉዷሃ ዐበህ ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact