Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ከ ፀከ የሚሰጠው ስለመሆኑ በመቁ ውሳኔ ያረፈበት ጉዳይ መሆኑን የከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ በማፅናት ወስኖአል አመልካችም ለዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት በኮመቁ በ ዓም የሰጠው ትዕዛዝ በፍብስስህቁ መሰረት ተሻሽሏል በአመልካች ንብረት ላይ ለደረሰው ጉዳት ተጠሪ ሙሉ ሐላፊነት አለበት ብለናል ስለሆነም በስር ፍቤቶች ከተወሰነው በተጨማሪ ብር ተጠሪ ለአመልካች እንዲከፍል ተብሏል የሰበር ክርክሩን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት መተ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞችአልማዉ ወሌ ዓሊ መሐመድ ተኽሊት ይመሰል እንዳሻዉ አዳነ ቀነዓ ቂጣታ አመልካች ሳልቫቶሪ ዴበታኮምፕሌክስ ጠበቃ ንጉሽ በልሁ ቀረቡ ተጠሪ ሀብታሙ አባዲ ጠበቃ ታየ ወጂ ቀረቡ መዝገቡ መርምረን ተከታዩን ፍርድ ሰትተናል ፍርድ ጉዳዩ የደለላ አበል ክፍያ የተመለከተ ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ኮልፌ ቀራንዮ ምድብ ችሎት የአሁኑ ተጠሪ በአሁኑ አመልካች ላይ በቀረበው ክስ መነሻነት ነው።
በመሆኑም አመልካች የማያነሱት የይርጋ ጥያቄ ተፈፃሚነት ካለው የይርጋ ድንጋጌ አንፃር ሲታይ ተቀባይነት ያለው ሁኖ አልተገኘም ስለሆነም የተጠሪ የደመወዝ ክፍያ ጥያቄ በይርጋ የሚታገድ አይደለም ብለናል የመጨረሻው ጭብጥ በተመሰለክከተ የስር ፍርድ ቤት ተጠሪ በወር ዩሮ እየተከፈላቸው ይሰሩ እንደነበር አረጋግጧል አመልካች ክፍያ መፈፀማቸው ቢከራከሩም የሥር ፍቤት በማስረጃ የተደገፈ ነው በማለት የተቀበለው ክፍያ ብር ብቻ መሆኑ ከውሳኔው ግልባጭ መረዳት ተችሏል ተጠሪ ያልተከፈላቸው አጠቃላይ ደመወዝና የዓምስት ሳምንት የእረፍት ጊዜ ክፍያ ወደ ኢትዮጵያ ገንዘብ ሲመነዘር ተቀንሶ መሆኑን በስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ተመልክቷል የሥር ፍቤት የግራ ቀኙን ክርክር እና ማስረጃ መዝኖ አመልካች ለተጠሪ ብር ይክፈሉ በማለት የሰጠው የውሳኔ ክፍልም የሚነቀፍ ሆኖ አልተገኘም በእነዚህ ሁሉ ምክንያቶች የስር ከፍተኛ እና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ውሳኔዎች በውጤት ፈርጆ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመባቸው መሆኑ የሚያሳይ ነገር ያልተገኘ በመሆነ ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በኮመቁ በ የሰጠው ፍርድ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በኮመቁ ግንቦት የሰጠው ትዕዛዝ ፀንቷል አመልካች እና ተጠሪ የሚከራከሩበት የይርጋ ጊዜ የሚገዛው በፍሕቁ አና ነው ብለናል በዚህ መሰረት የተጠሪ የመብት ጥያቄ በይርጋ ቀሪ አልሆነም በማለት ወስነናል አመልካች ለተጠሪ ብር ሶስት መቶ ሀያ ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ሰላሳ ሁለት ከ ዓም ጀምሮ ከሚታሰብ ወለድ እንዲከፍሉ መወሰኑ በአግባቡ ነው ብለናል በዚህ ፍቤት ክርክር ያወጡት ወጪና ኪሳራ ይቻቻሉ ትዕዛዝ በዚህ ፍቤት ሐምሌ ቀን ዓም የተሰጠው የዕግድ ትዕዛዝ ተነስቷል ይፃፍ መዝገቡ ተዘጋ ወደ መቤት ይመለስየማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት መቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች አለማው ወሌ ዓሊ መሀመድ ተኸሊት ይመስል አንዳሻው አዳነ ቀነዓ ቂጣታ አመልካች የኢትዮሏያ መንገዶች ኮንስትራክሽን ኮርፓሬሽን የደብረ ማርቆስ መንገዶች ጥገና ዲስትሪክት ነገረ ፈጅ መሰረት አበራ ተጠሪ አቶ አስማረ ፈጠነ ቀረበ መዝገቡን መርምረን ተከታዩን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የአሰሪና ሰራተኛ የስራ ውል ማቋረጥ የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪ በአብክመየደብረማርቆስ ወረዳ ፍቤት በአሁነ አመልካች ላይ በመሰረቱት ክስ መነሻነት ነው የክሱ ይዘትም ተጠሪ በአመልካች መስሪያ ቤት ከሚያዚያ ቀን ዓም ጀምሮ በጠቅላላ ዓመት ሲያገለግሉ እንደቆዩ መስሪያ ቤቱም በየጊዜው እድገት ይሰጣቸው አእንደነበር በሹፍርና ሙያ የስራ መደብ እስከ መጋቢት ቀን ዓም ድረስ ስራቸውን በተገቢው መንገድ እየፈጸሙ በነበሩበት ሁኔታ አመልካች ከመጋቢት ቀን ዓም ጀምሮ ምንም ዓይነት ማስጠንቀቂያ ሳይሰጣቸው ክስ እስካቀረቡት ድረስ ከስራ ያገዳቸው በመሆኑ የስራ ውሉ የተቋረጠው በህገ ወጥ መንገድ ነው ተብሎ ወደ ስራ ገብታችሁ እንዲመለሱ ይህ የማይወሰን ከሆነ ደግሞ በአዋጅ ቁጥር የተፈቀዱትን የስራ ስንብት ክፍያ የ ወር ደመወዝ የማስጠንቀቂያ ጊዜ ደመወዝ በወቅቱ ባለመክፈሉ በድምር ስልሳ ሺህ ስድስት መቶ አንድ ብር ከሰባ ሳንቲም ከወጪና ኪሳራ ጭምር እንዲከፈል እንዲወሰንላቸው ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ አመልካች ባቀረበው መልስ የስራ ውሉ የተቋረጠው ተጠሪ ከስራ ገበታቸው ከ ቀን በላይ የቀሩ በመሆነ ስንብቱ በህጉ አግባብ የተከናወ ነው ወደ ስራ ለመመለስ ያቀረቡት ጥያቄም የህግ መስረት የለውም የተለያዩ ክፍያዎች እንዲከፈሉአቸው ያቀረቡት ጥያቄም በአግባቡ አይደለም የአመት እረፍት በተመለከተ የቀረበ የክፍያ ጥያቄም ተገቢነት የለውም የስራ ልምድ የተሰጣቸው በመሆኑ ድጋሜ ሊጠይቁ አይገባም የሚል ክርክር አቅርበዋል የስር ወረዳ ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙ ክርክር መርምሮ ተገቢ ነው ያለው ጭብጥ በመያዝ ውሳኔ ሰጥቷል የስር ፍርድ ቤት መዝገቡ ከመረመረ በኃላ የአሁን ተጠሪ ከባህር ዳር ወደ ደብረ ማርቆስ የክርክሩ ተካፋይ ያልሆነው ሌላ አሽከርካሪ ከአንጅባራ ወደ ደብረማርቆስ በሚነዱበት ጊዜ የመኪና ግጭት ተከስቶ የአሁኑ ተጠሪ ጉዳዩ እስከሚጣራ በጊዜ ቀጠሮ ለ ወር ከ ቀን መታሰሩን ዓቃቤ ህግ ጉዳዩን ካጣራ በኃላ በተጠሪ ላይ የቀረበው ክስ አያስከስስም በማለት በወመስስህቁሀ መሰረት የዘጋው ሲሆን ተጠሪ ማረሚያ ቤት የገቡት ፍቤት ጥፋተኛ ተብሉው ተፈርዶባቸው ሳይሆን በጊዜ ቀጠሮ አስከ ሆነ ድረስ በተባለው ጉዳትም ተጠያቂ የሆነው ሌላ መኪና ሲነዳ የነበረ ሹፌር በመሆኑ አመልካች ተጠሪን የ ወር ውዝፍ ደመወዝ ከፍሎ ወደ ስራ እንዲመለስላቸው ወስኗል የአሁኑ አመልካች የስር ወረዳ ፍርድ ቤት ውሳኔ በመቃወም አቤቱታው ለዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያቀረበ ሲሆን ፍርድ ቤቱም የአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ በ በጊዜ ቀጠሮ ከ ቀን በላይ ለሚታሰሩ ሰራኞች የሚመለከት አይደለም ተጠሪ በጊዜ ቀጠሮ መታሰራቸው ፍርዱ ወይም ውሳኔ ያገኘ ጉዳይ ነው የሚያስብል አለመሆኑን ገልጾ የ ወር ውዝፍ ደመወዝ ይከፈላቸው የሚለውን የውሳኔ ክፍል በማሻሻል ወደ ስራ እንዲመለሱ የተሰጠውን ውሳኔ አጽንቷል አመልካች የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ በመቃወም ለክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ያቀረበው የሰበር አቤቱታ በድምጽ ብልጫ ውድቅ ተደርጓል ሰበር ችሎቱ በፍርድ ወይም በውሳኔ ከ ቀን በላይ ያልታሰረው ሰራተኛ ስራ ሲሰራ በተፈጠረ አደጋ በምርመራ ላይ በእስር የቆየ ለመሆነ በተረጋገጠበት ሁኔታ የስራ ውል መቋረጥ ከህግ ውጭ ነው ወደ ስራ ይመለስ መባሉ በአግባቡ ነው በማለት የስር ፍቤቶች ውሳኔዎች አጽንቷል ይህ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም የስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔዎች በመቃወም ለማስለወጥ ነው አቤቱታው ተመርምሮ በዚህ ችሎት እንዲታይ የተደረገ ሲሆን ተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው በግራ ቀኙ የጽሁፍ ክርክር አድርጓል ተለዋውጧል አመልካች ያቀረበው የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘት ተጠሪ በጊዜ ቀጠሮ ከ ቀን በላይ ታስረው ከስሩ የቀሩ መሆኑን ተረጋግጦ ስንብት መከናወኑ በአግባቡ ነው የስር ፍቤት ውሳኔዎች ይህ ሰበር ሰሚ ችሎት በሰመቁ የሰጠው አስገዳጅ ውሳኔ ያላገናዘበ ነው ተጠሪ በበኩላቸው አመልካች የስራ ውሉ ያቋረጠው ከህግ ውጭ ነው የሰበር ውሳኔው በጭብጥ ከተያዘው ጉዳይ ግንኙነት እንደሌለው በጊዜ ቀጠሮ ታስረው እንደተለቀቁ ጉዳዩም አያስከስስም ተብሉ በዓህግ መወሰኑ የስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ እንዲጸና ጠይቋል የአመልካች የመልስ መልስም አቤቱታውን የሚያጠናክር ነው የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለ መልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙ የጽሁፍ ክርክር ለሰበር አቤቱታ መነሻ ከሆነው ውሳኔ በማገናዘብ መርምሮታል እንደመረመርነውም የዚህ ችሎት ምላሽ የሚያስፈልገው ጭብጥ ተጠሪ ፈጸሙት በተባለው ወንጀል ተጠርጥረው በጊዜ ቀጠሮ ከ ቀን በላይ ታስረው ከተፈቱ በኃላ ወደ ስራ እንዲመለሱ መወሰኑ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ በ ያገናዘበ ነው ወይስ አይደለም። የሚለው ነው በአመልካች እና በተጠሪ መካከል የነበረው የስራ ውል የተቋረጠው አመልካች ለተከታታይ የስራ ቀናት በስራ ገበታው ባለመገኘቱ ያለማስጠንቀቂያ ነው አመልካች ያለማሰጠንቀቂያ ከስራ ቢሰናበትም የአገልግሎት ክፍያ የማግኝት መብት እንዳለው አጥብቆ እየተከራከረ ነው አንድ ሰራተኛ ከስራ ከተሰናበተ በኋላ የአገልግሎት ክፍያ ከሚያገኝባቸው ሕጋዊ ምክንያቶች አንዱ በድርጅቱ ከ አመት በላይ አገልግሎት በገዛ ፈቃዱ ስራ መልቀቁን ሲረጋገጥ ብቻ ነው የአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ሸ ቢያንስ አምስት አመት በአሰሪው ዘንድ የስራ አገልግሎት ኖሮት በሕመም ወይም በሞት የስራ ውሉ ሲቋረጥ ወይም ስራው ከስልጠና ጋር የተያያዘ ለአሰሪው የውል ግዴታ ሳይኖርበት ስራው በገዛ ፈቃዱ የለቀቀ የአገልግሎት ክፍያ እንደሚያገኝ ደንግጎአል በተያዘው ጉዳይ አመልካች ከስራ የለቀቀው በገዛ ፈቃዱ ከ ከ ዐህበ በቨህ ሳይሆን አሰሪው ያለማሰጠንቀቂያ ከስራ ስለአሰናበተው ነው አመልካች ከስራው በገዛ ፈቃዱ የለቀቀ መሆኑ ካልተረጋገጠ ደግሞ የስንብት ክፍያ የሚያገኝበት ሕጋዊ ምክንያት አይኖርም በተያያዘ ጉዳይ ይህ ሰበር ሰሚ ችሎትም በሰመቁ እና ሌሎች መዝገቦች አስገዳጅ ውሳኔ ሰጥቷል የስር ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎትም አመልካች ስራውን በገዛ ፈቃዱ አለመልቀቁን በማረጋገጥ የስራ ስንብት ክፍያ እና ክፍያ ለዘገየበት የ ወር ደመወዝ አይገባም በማለት የስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሻሩ ሕጉን በአግባቡ ተርጉሟል ከሚባል በስተቀር በጉዳዩ መሰረታዊ የሕግ ስህተት መፈፀሙን አያሳይም በእነዚህ ሁሉ ምክንያት የስር ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የበታች ፍርድ ቤቶች የፈፀሙት ሰህተት ማረሙ በአግባቡ በመሆኑ ጉዳዩ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያልተፈፀመበት ነው ለማለት የሚችል ሆኖ ስላልተገኘ ተከታዩን ውሳኔ ተሰጥቷል ውሳኔ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሉት በሰመቁ በ ዓም የስር የአዳማ ልዩን ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው ትፅዛዝ በመሻር የአዳማ ወረዳ ፍርድ ቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው ውሳኔ በመሻር የሰጠው ፍርድ በድምፅ ብልጫ ፀንቷል የአመልካች የስራ ውል የተቋረጠው ያለማስጠንቀቂያ መሆኑ በመረጋገጡ በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ሸ የተመለከተው ክፍያ እና ክፍያ ለዘገየበት አይመለከተውም ተብሎ መወሰኑ በሕጉ አግባብነት ነው ብለናል ግራ ቀኙ በዚህ ፍቤት ያወጡት ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ውሳኔ ያገኘ በመሆነ ወደ መቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ብይ የሰመቁ ቀን ዓም ዳኞች አቶ ተሻገር ገስላሴ ሙስጠፋ አህመድ ተፈሪ ገብሩ አብርፃ መሰለ ፈይሳ ወርቁ አመልካች የአንቦ የገበሬዎች የህብረት ሥራ ዩንየን አልቀረቡም ተጠሪ አቶ ጨመዳ መገርሳ ቀርበዋል መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለውን ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ በዚህ የሰበር አቤቱታ መዝገብ ክርክር የአሁኑን አመልካች የአንቦ የገበሬዎች የህብረት ሥራ ዩንየን በቀን ዓም በተፃፈ አቤቱታ የኤሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሉት በመቁጥር በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠውን ውሳኔ በመቃወም የቀረበ ነው ቅሬታውም የስር ፍቤት የ ወር ውዝፍ ደሞዝ ለከሳሽ ለአሁን ተጠሪሊከፍለው ይገባል ብሎ ቢወስን ምንም ነገር ማሳመኛ ምክንያት ሳይጠቅስ ነው ከሳሽ የአሁን ተጠሪየአሁን አመልካች ንብረት መጥፋቱን ባልካደበትና የአሁን አመልካች ተጠሪ ወደ ስራ እንዳይመለስ ተከራክሮ እያለ አመልካች የተጠሪን ወደ ስራ መመለስ አልቃወምም ብሏል በማለት ወደ ስራ እንዲመለስ የተሰጠው ውሳኔ ስህተት ነው ውዝፍ የዓመት ዕረፍት ለተቋረጠ የስራ ውል የሚከፈል እንጂ በህጉ አዋጅ አንቀጽ መሠረት ወደ ስራ እንድመለስ ለተወሰነ ሠራተኛ አይደለምና በስር ፍቤት የተሰጠው ውሳኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት በመሆኑ ይታረምልኝ የሚል ነው መዝገቡ ተመርምሮ በዚህ ጉዳይ አመልካች የወሰደው የስንብት እርምጃ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት በይርጋ ይታገዳል በማለት ለተጠሪ የተለያዩ ክፍያ ተከፍሏቸው ወደ ስራ ይመለሱ የመባሉን አግባብነት ከሰበር ውሳኔ መቁ አንፃር ለመመርመር ሲባል ቀርቧል መልስና የመልስ መልስ ተሰጥቶበታል የአሁን ተጠሪ በቀን በተፃፈ መልስ አመልካች ያቀረበው አቤቱታ ቅሬታና ሙሉ ፃሳብ እንዲሁም የተያዘው ጭብጥ በዚህ ችሎት የሚታይ ስህተት አይደለም ምክንያቱም የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የተሰጠው ውሳኔ እና ወደ ስር ፍቤት በተመለሰው ላይ የአሁን አመልካች በወቅቱ ይግባኝ ያላለበት በመሆኑ አሁን እንደ ቅሬታ ልያነሳ አይችልም አመልካች የአሁን ተጠሪን የዓመት ፋቃድ ቀን መሆኑንን አልካደም የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሰጠው ውሳኔ ቅር የሚያሰኝ ባለመሆኑ የአመልካች አቤቱታ ውድቅ ይሁንልኝ የሜል ነው የአሁን አመልካችም በቀን ዓም በተፃፈ የመልስ መልስ የቀረበውን አቤቱታ በማጠንከር የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ ወደ ስር ፍቤት በውሳኔ የመለሰው የይርጋን ጉዳይ ጭብጥ ይዞ በመሆኑ ይርጋን በበተመለከተ የመጨረሻ ውሳኔ ያገኘ አይደለምና አሁን ቢነሳ ስህተት አይደለም ተጠሪ ጥፋት መፈፀሙ እየታወቀ ወደ ስራ እንዲመለስ መወሰኑ ስህተት በመሆኑ ልታረም ይገባል የሚል ነው በዚሁ መሠረት መዝገቡን እንደመረመርነው ክርክሩ የጀመረው ከኦሮሚያ ክመየአምቦ ወረዳ ፍቤት ሲሆን ከሳሽ የአሁን ተጠሪ አቶ ጨመዳ መገርሳ ያቀረበው ክስ በተከሳሽ የአምቦ ገበሬዎች ህብረት ሥራ ዩኒየን ተቀጥሬ እየሰራሁ ሳለ ያለምንም ጥፋት በሕግ ወጥ መንገድ ከሥራ ስላሰናበተኝ ወደ ኪራዩ አንዲመልሰኝ ካልሆነ ከሕግ ውጭ ከስራዬ ያሰናበተኝ በመሆነ በአዋጅ ቁጥር መሠረት ሊከፈለኝ የሚገባ ክፍያዎች እንዲከፍለን በማለት አቅርቧል ተከሳሽም የአሁን አመልካች በሰጠው መልስ ከሳሽ የሥራ ድርሻውን የጥበቃ ስራ ባግባቡ ባለመወጣቱ በ ዓም የተሽከርካሪ ሞተርም ስለተወሰደና በተከሳሽ መቤት ላይ ጉዳቱ ስላደረሰ ከስራ ተሰናብቶአልና የስራ ውሉ የተቋረጠው ህጋዊ ነውና ክሱ ውድቅ ይሁንልኝ በማለት ተከራክሏል የአምቦ ወረዳ ፍቤትም በመቁ አከራክሮ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠው ፍርድ ይርጋን በተመለከተ ጥፋት መፈፀሙ ከታወቀበት ከቀን ዓም ጀምሮ የስራ ውሉ መቋረጡን ደብዳቤ እስከተፃፈበት ቀን ዓም ድረስ ሲቆጠር የስራ ቀናት ሆኗል በመሆኑም በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት በይርጋ የታገደ መሆኑን ያሳያል በመሆኑም ጥፋት ተፈፅሞ ከሥራ ማሰናበት ከሚገባበት ጊዜ ካለፈ በኃላ ተከሳሽ ከሳሽን ከሥራ ያለማስጠንቀቂያ ያሰናበተው በመሆኑ ህገ ወጥ ነው ብሎ ከሳሽ ወደ ስራ እንዲመለስና የደሞዝ መክፈያ ከተቋረጠበት ጊዜ ደምሮ ውዝፍ እንዲከፈለው በማለት ወስኗል የምዕሸዋ ከፍፍቤት በመቁጥር በቀን ዓም በዋለው ችሎት ከኦሮሚያ ጠፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር በቀን ዓም በዋለው ችሎት አጣርቶ እንዲወሰን በውሳኔ የመለሰለት መሆኑን ገልባ የሰጠው ፍርድ ግራና ቀኝ ተከራካሪዎች ይግባኝ ባይ ከሳሽ ወደ ስራ ይመለስ በሚለው ውሳኔ ላይ ክርክር ወይም ተቋውሞ የላቸውም ሊከፍለው የሚገባ ውዝፍ ደሞዝና የአመት እረፍት ክፍያን በተመለከተ ውዝፍ ደሞዝ በማስላት የ ወራት ብር የ ቀን የዓመት ዕረፍት ብር በአጠቃላይ ብር ለከሳሽ ይከፈለው ከሳሽ ወደ ሥራ ይመለስ ብሎ ወስኗል የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የአሁን አመልካች አቤቱታ አቅርቦ በመቁጥር አከራክሮ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠው ፍርድ አመልካች ለክርክሩ ተጠሪ የዓመት ዕረፍት እንደሌለው አልተከራከረም በመሆኑም የዓመት ዕረፍትን በተመለከተ ሕጉ አዋጅ የዓመት ፅረፍት ከሁለት ቀጣይ ዓመታት በላይ ማስተላለፍ አይችልም ይላል ይህ ማለት ተጠሪ ከ ዓም አስከ ዓም የዓመት ዕረፍት ተደምሮ ሊከፈለው ይገባል በመሆኑም የተጠሪ የዓመት አረፍት ቀናት ከህጉ ጋር የሚጋጭ አይደለም ውዝፍ ደሞዝ በተመለከተ ወደ ስራ ይመለስ የተባለ ሠራተኛ በይግባኝ ሰሚ ፍቤት ተከራክሮ ከተወሰነ የ ወር ውዝፍ ደሞዝ ስለሚከፈለው የስር የምዕሸዋከፍፍቤት የሰጠው ውሳኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ባለመሆኑ ፀንቷል በማለት ወስኗል የአሁን አመልካች ይህን ውሳኔ በመቃወም የቀረበ ነው ለዚህ ሰበር አቤቱታ መዝገብ ክርክር ምክንያት የሆነው የክርክር ጭብጥ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር በቀን ዓም በዋለው ችሎት የመከራከሪያ ጭብጥ በመያዝ ለምዕራብ ሸዋ ዞን ከፍፍቤት በፍብሥሥሕቁጥር የመለሰውና እንዲጣራ ጭብጥ ተይዞ የተመለሰውም የአሁን ተጠሪ ወደ ሥራ ይመለስ ወይስ አይመለስ በሚለውና አይመለስ ከተባለ ስለሚከፈለው ክፍያ በተመለከተ ነው በመሆኑም ስለ ከሥራ ማሰናበት ሕጋዊነት ወይም ሕገወጥነት እና የይርጋ ጉዳይ የጭብጡ አካል አይደሉም ስለዚህ የአሁን አመልካች በኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በፍርድ የታለፈን ጉዳይና ለከፍተኛው ፍቤት ጭብጥ ያልሆነውን የይርጋ ጉዳይ አሁን በአቤቱታ ሊያንሱ የሚችሉበት የህግ መሠረት የለም የአሁን ተጠሪ ወደ ስራ ይመለስ ወይስ አይመለስ የሚለውን ጭብጥ በተመለከተ የስር ፍቤት የአሁን አመልካች የተጠሪን ወደ ሥራ መመለስ የተስማማ መሆኑን አረጋግጦ የወሰነ መሆኑን ከተሰጠው ፍርድ ላየ መገንዘብ የሚቻል ነው የስር ፍቤት ውሳኔዎችን ከህግ ወጪ ከስራ የተሰናበተ ሠራተኛ ወደ ስራ ሲመለስ ሊከፍሉት የሚገቡ ክፍያዎች የዓመት እረፍትና ያልተከፈለ ውዝፍ ደሞዝን በተመለከተ የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና አንቀጽ መሠረት ተሰልቶ የተወሰነው ክፍያ ስህተት ያለበት አይደለም በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ የሚደነግገው የአሁን አመልካች እንደሚከራከረው ውዝፍ ያልተከፈለ ደሞዝ ከሥራ ስለተሰናበተ ሰራተኛ የሚከፈል ሳይሆን ወደ ሥራ እንዲመለስ ለተወሰነበት ሰራተኛ ነው ውሳኔውም ጉዳዩ በይግባኝ ታይቶ ወደ ስራው ይመለስ ውሳኔ ከፀና እስከ አንድ አመት ውዝፍ ደሞዝ እንደሚከፈል ይገልፃል የአመት ፍቃድ ክፍያንም በተመለከተ የአዋጅ ቁጥር አንድ የዓመት እረፍት ከሁለት ቀጣይ ዓመት በላይ እንጅ እስከ ቀጣይ ሁለት ዓመት ማስተላፍን የሚከለከል አይደለም በአጠቃላይ የስር ፍቤት የአሁን ተጠሪ ከህግ ወጪ ከስራ የተሰናበተ መሆኑን አረጋግጦና የተጠሪን ወደ ሥራ መመለስ የአሁን አመልካች የተስማማበት መሆኑን በማየት መወሰኑ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና መሠረት ወደ ሥራ ለሚመለስ ሠራተኛ የሚከፈለውን ያልተከፈለ ውዝፍ ደሞዝና የዓመት ፅረፍት መወሰኑ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ ስላልተገኘ የሚከተለው ውሳኔ ተሰጥቷል ውሳኔ የአምቦ ወረዳ ፍቤት በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሉት የሰጠው ውሳኔ የምዕራብ ሸዋ ዞን ከፍፍቤት በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠው ውሳኔ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሉት በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ፀንቷል በዚህ መዝገብ ውጪና ኪሳራ ተቻቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቶ ወደ መዝገብ ቤት ተመልሷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ወከ የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞችተሻገር ገሥላሴ ሙስጠፋ አህመድ ተፈሪ ተብሩ ሸምሱ ሲርጋጋ አብርፃ መሰለ አመልካች በደቡብ ብብሕክልላዊ መንግስት የቤቶች ልማት ኢንተርፕራይዝ ነፍጅ ብሩክ ታፈነ ቀረቡ ወክልና አያያዝ ተጠሪ አቶ ዮሐንስ ብዙነህ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የስራ ስንብት ክፍያ ጥያቄን አስመልክቶ የተነሳ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን የተጀመረውም ከሳሽ የነበሩት የአሁኑ ተጠሪ በሀዋሳ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተከሳሽ በነበረው የአሁነ አመልካች ላይ ባቀረቡት ክስ ነውከሳሽ በ ዓም ያቀረቡት ክስ ይዘትም ባጭሩበተከሳሽ ድርጅት ውስጥ ከ ዓም ጀምሮ በወር ብር እየተከፈላቸው በሳይት መሀንዲስነት በመስራት ላይ እያሉ ተከሳሽ ድርጅት የስራ ውላቸውን ከሕግ አግባብ ውጪ ያቋጠባቸው መሆኑን የሚገልጽ ሆኖ ሕገ ወጥ የስራ ስንብት አርምጃ የሚያስከትላቸው አና ተዛማጅ ክፍያዎች አግባብነት ባላቸው በአዋጅ ቁጥር ድንጋጌዎች መሰረት በድምሩ ብር ሰባ ሰባት ሺህ ሁለት መቶ አስራ ዘጠኝ ሺህ እንዲከፍላቸው ይወሰን ዘንድ ዳኝነት የተጠየቀበት ነው ተከሳሽ ድርጅት በበኩሉ በ ዓም በሰጠው መልስ ከሳሽ የስራ መሪ በመሆናቸው ጉዳዩ በአዋጅ ቁጥር መሰረት እና በስራ ክርክር ችሎት ሊስተናገድ የሚገባው አይደለም የሚል የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ካስቀደመ በኃላ በፍሬ ጉዳዩ ረገድም የስራ ውሉ ለተወሰነ ጊዜ የተደረገ እና በየሶስት ወሩ የሚታደስ መሆኑንእያንዳንዱ ወገን የአንድ ወር ማስጠንቀቂያ በመስጠት ውሉን ማቋረጥ እንደሚችል በውሉ የተመለከተ መሆኑንውሉ የተቋረጠውም ከሳሽ በተከሳሽ ድርጅት ጥቅም ላይ ጉዳት ያደረሱ በርካታ ጥፋቶቸን መፈጸማቸውን ተከሳሽ ገምጋሚ ቡድን ወደ ቦታው በመላክ በማረጋገጡ መሆኑን በመግለጽ ክሱ ውድቅ እንዲደረግ ተከራክሯል ፍርድ ቤቱም የመቃወሚያ ነጥቡን በብይን አልፎ እና በፍሬ ጉዳዩ ላይ ክሱን እና የግራ ቀኙን ምስክሮች ከሰማ በኃላ የስራ ውሉ የኮንትራት ውል መሆኑንየስራው ባህርይም የሚያልቅ መሆኑን እና ከሳሽ ስራቸውን በአግባቡ እንደማያከናውኑ የተከሳሽ ምስክሮች ያስረዱ መሆኑን ገልጾ የስራ ውሉ በሕግ አግባብ የተቋረጠ በመሆኑ ተከሳሽ ድርጅት ለከሳሽ የሚከፍለው ክፍያ የለም በማለት ውሳኔ ሰጥቷልየሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኙን ዘግቶ ያሰናበተው ሲሆን ጉዳዩን በመጨረሻ የተመለከተው የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት በበኩሉ የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኃላ የስር ከሳሽ የስራ መሪ ስለመሆናቸው ተከሳሽ ድርጅት በማስረጃነት ያቀረበው የስራ መዘርዝርም ሆነ የስራ ውል የሚያረጋግጡ ባለመሆኑ በተከሳሽ የቀረበው የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ በስር ፍርድ ውድቅ የተደረገው በአግባቡ መሆኑንየስራ ውሉ የተደረገው ለተወሰነ ጊዜ ስለመሆነ ተከሳሽ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌ መሰረት ያላስረዳ መሆኑን እና በከሳሽ ተፈጽመዋል የተባሉት ጥፋቶቸ በአዋጁ አንቀጽ ስር የሚሸፈኑ ካለመሆኑም በላይ ተከሳሽ ድርጅት ለእነዚህ ጥፋቶች እርምጃ ሲወስድ የነበረ ስለመሆኑ የተገለጸ ነገር አለመኖሩን ገልጾ ተከሳሽ ድርጅት የአንድ ወር ማስጠንቀቂያ በመስጠት የወሰደው የስንብት እርምጃ ሕገወጥ ነው ከሚል ድምዳሜ ላይ በመድረስ በስር ከሳሽ የተጠየቀውን የክፍያ ዓይነት እአና መጠን አጣርቶ እንዲወስን ጉዳዩን ወደ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመመለስ ውሳኔ ሰጥቷል አመልካች አቤቱታውን ለዚህ ችሎት ያቀረበው ይዘቱ ከላይ የተመለከተው የክልሉ ሰበር ችሉት ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት በመሆኑ ሊታረም ይገባል በማለት ሲሆን አቤቱታው ተመርምሮ በዚህ ጉዳይ ተጠሪው የስራ መሪ ናቸው በማለት አመልካች ያቀረበው መቃወሚያ ተቀባይነት የማጣቱን አግባብነት ከተጠሪው የስራ መዘርዝር አንጻር ተጠሪው ባሉበት ለማጣራት ይቻል ዘንድ ጉዳዩ ለሰበር ክርክር እንዲቀርብ በመደረጉ ግራ ቀኙ የጽሁፍ ክርክር ተለዋውጠዋልየጉዳዩ አመጣጥ እና የክርክሩ ይዘት ከላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም በጉዳዩ አልባት ማግኘት የሚገባቸው ተጠሪው የስራ መሪ በመሆናቸው ጉዳዩ በአዋጅ ቁጥር መሰረት እና በስራ ክርክር ችሎት የተስተናገደው አላግባብ ነው በማለት አመልካች ያቀረበው እና ለክርክሩ በጭብጥነት የተያዘው የክርክር ነጥብ በዚህ ችሉት ሊስተናገድ የሚችልበት ስነ ስርዓታዊ አግባብ የለም በማለት ተጠሪው ያቀረቡት ክርክር ሕጋዊ ተቀባይነት ያለው ነው ወይስ አይደለም። አሰሪው ግዴታውን ካልፈፀመና ሕገ ወጥ ድርጊት መፈፀሙ ከተረጋገጠ ሰራተኛው ያለማስጠንቀቂያ የስራ ውሉ ማቋረጥ በቂ ምክንያት ይሆናል በማለት በአንቀጽ ለ ይደንግጋል ይህን ከተረጋገጠ ደግሞ ሰራተኛው በአዋጁ መሰረት የተለያዩ ክፍያዎችን ከአሰሪው የማግኘት መብት አለው ወደ ተያዘው ጉዳይ ስንመለስ የአመልካች ክርክር በአንቀጽ ለ የተመለከቱትን ሳይሟላ የተሰጠ ውሳኔ ስለሆነ ሊሻር ይገባል ሲል በተጠሪ ደግሞ በማስረጃ የተረጋገጠና በአግባቡ የተወሰነ ነው በማለት ተከራክረዋል የስር ፍርድ ቤት መዝገብ እንደሚያመለክተው አመልካች ለሰራተኞቹ በየሶስት ወር ምርመራ እንደሚያደርግ ግልፅ ነው አዚህ ላይ አከራካሪ የሆነው ውጤቱ ከሚመለከተው አካል በወቅቱ ማምጣት እንደመጣም በጊዜ መግለፅ እና በውጤቱ መሰረት ተገቢውን እርምጃ መውስድ የሚሉት ናቸው እነዚህ ደግሞ በፍሬ ጉዳይ የማጣራትና የየመመዘን ስልጣን በተሰጣቸው የስር ፍርድ ቤቶች ያረጋገጡት የተጠሪ የምርመራ ውጤት እንድታውቅ የተደረገው ዘግይቶ መሆኑ ከኬሚካል ንኪኪ ነፃ በሆነ ስራ ለሶስት ወር አንዲሰሩ አለማድረጉ እና ውጤት በወቅቱ ሂዶ አለማምጣት የተደጋገመ ድርጊት መሆኑን የአመልካች ክሊኒክ ሓላፊ የሰጡት የምስክርነት ቃል ውጤት ሂዶ በወቅቱ የማይመጣው ትራንስፖርት የለም እየተባሉ እንደሆነ የተጠሪ የምርመራ ውጤት መሰረት በሌላ ስራ እንዲመደቡ የሰጡት ምክር ተቀባይነት እንደለገኘ የነርቭ ችግር እንደሚያስከትል የተጠሪ የደም ናሙና ሶስት ተወስዶ ዝቅተኛ ስለሆነ ወደ ጤነኛ ተመልሰዋል ለማለት የሚሜቻለው ሶስት ጊዜ ምርመራ ከተደረገ በኋላ የሚረጋገጥ እንጂ በአንድ በሁለት የተደረገ ምርመራ ውጤት ጤነኛ ነው ለማለት እንደማይቻል ሙያዊ ምስክርነታቸው ሰጥተዋል አመልካች ምርመራ እንዲደረግ ማድረጉ ብቻ በቂ ነው ግዴታውን ወጥቷል የሚያሰኝ አይደለም ከምርመራ በኋላ በተገኘው ውጤት መሰረት አስፈላጊውን እርምጃ ከመውሰድ ላይ ነው በትራንሰፖርት ምክንያት በወቅቱ አለማምጣት ከመጣም በላ በባለሙያ የተሰጠ ምክር ተግባራዊ አለማድረጉ ግዴታው አለመወጣቱና ለጉዳዩ ትኩረት ያለሰጠው መሆኑን በማረጋገጥ የስር ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስሕተት ያለበት ሆኖ ተገኝተዋል በዚሁ መሰረትም የሚከተለውን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ የፌመደፍርድ ቤት በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የተሰጠ ውሳኔ እና የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ በቀን ዓም የሰጠው ትእዛዝ በፍብስስሕቁ መሰረት ፀንተዋል ከዚህ በፊት የተሰጠው የእግድ ትእዛዝ ተነስተዋል ይፃፍ በዚህ ችሎት ለተደረገው ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ ወገኖች ለየራሳቸው ይቻሉ መዝገቡ ተዘግተዋል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የማ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገሥላሴ ሙስጠፋ አህመድ ተፈሪ ተብሩ ሸምሱ ሲርጋጋ አብረፃ መሰለ አመልካች ይርጋ ትሬዲንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የቀረበ የለም ተጠሪዎች አቶ ብዙነህ መኮንን አቶ ሻምበል አሰፋ ጠበቃ እስጢፋኖስ ተስፋ ቀረቡ አቶ ረድኤት መሐመድ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የስራ ስንብት እርምጃን በመቃወም የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር ን መሰረት አድርጎ የተነሳ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን የተጀመረውም በኦሮሚያ ብክመንግስት በአዳማ ልዩ ዞን በአዳማ ወረዳ ፍርድ ቤት ከሳሾች የነበሩት የአሁኖቹ ተጠሪዎች በአሁኑ አመልካች ላይ ባቀረቡት ክስ ነው ከሳሾቹ በ ዓም ያቀረቡት ክስ ይዘትም ባጭሩ ከሳሾቹ በተከሳሽ ድርጅት ውስጥ ከተለያየ ጊዜ ጀምሮ በተለያየ የስራ መደብ የተለያየ መጠን ያለው ደመወዝ እየተከፈላቸው በመስራት ላይ እያሉ የድርጅቱ ባለቤት ተከሳሽ ድርጅትን ሽጠው ተከሳሽ ድርጅት ለከሳሾቹ ሌላ ስራ ሳይሰጥ ወይም ተገቢ ክፍያዎችን ሳይከፍል አላግባብ ከስራ ያሰናበታቸው መሆኑን የሚገልጽ ሆኖ የስንብት እርምጃው ሕገወጥ ነው ተብሎ ሕገወጥ የስራ ስንብት እርምጃ የሚያስከትላቸው እና ተያያዥ ክፍያዎች በአዋጁ መሰረት ተሰልቶ እንዲከፈላቸው ይወሰን ዘንድ ዳኝነት የተጠየቀበት ነውተከሳሽ ድርጅት በበኩሉ በ ዓም በሰጠው መልስ ከሳሾቹ ከስራ አንዲሰናበቱ የተደረገው ድርጅቱ በመሸጡ አና የሚመደቡበት ሌላ የስራ ቦታ ባለመገኘቱ መሆኑን ገልጾ ክሱ ውድቅ እንዲደረግ ተከራክሯል ፍርድ ቤቱም ክሱን እና የግራ ቀኙን ምስክሮች ከሰማ በኃላ የግራ ቀኙን አጠቃላይ ክርክር እና ማስረጃ መርምሮ ከሳሾቹ ከስራ እንዲሰናበቱ የተደረገው ድርጅቱ በመሸጡ ምክንያት ቢሆንም ተከሳሽ ደርጅት ይህንኑ በመግለጽ ለከሳሾቹ አስቀደሞ ማስጠንቀቂያ ሳይሰጥ ከዛሬ ጀምሮ ስራ የለም በማለት ከሳሾቹን በቀጥታ ማሰናበቱ ሕገወጥ መሆኑን ገልጾ ተከሳሽ ድርጅት ለእያንዳንዱ ከሳሽ በውሳኔው ላይ ተለይቶ በተገለጸው መጠን ሕገ ወጥ የስራ ስንብት አርምጃ የሚያስከትላቸው እና ተያያዥ ክፍያዎችን ከአስር በመቶ የጠበቃ አበል ጋር እንዲከፍል ውሳኔ ሰጥቶአል አመልካች አቤቱታውን ለዚህ ችሎት ያቀረበው የአዳማ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት እና የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት ይዘቱ ከላይ የተመለከተውን የወረዳ ፍርድ ቤት ውሳኔ በትዕዛዝ በማጽናታቸው የሶስቱም ስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት በመሆኑ ሊታረም ይገባል በማለት ሲሆን አቤቱታው ተመርምሮ በዚህ ጉዳይ አመልካች ድርጅት ተሽጦ ንብረትነቱ ለዘለቄታው ወደ ሌላ ሰው መተላፉ እና ተጠሪዎቹን ወደ ሌላ ስፍራ አዛውሮ ለማሰራት የሚችል መሆኑ ባልተረጋገጠበት ሁኔታ ተጠሪዎቹ የማስጠንቀቂያ እና የስንብት ክፍያ የሚያገኙ ከሚሆን በቀር ለተሸጠ ድርጅት ስንብቱ ሕገወጥ ነው ተብሎ የካሳ ክፍያ እንዲከፈላቸው የተሰጠውን ውሳኔ አግባብነት ተጠሪዎቹ ባሉበት ለማጣራት ይቻል ዘንድ ጉዳዩ ለሰበር ክርክር እንዲቀርብ በመደረጉ ግራ ቀኙ ጽሁፍ ክርክር ተለዋውጠዋልየጉዳዩ አመጣጥ እና የክርክሩ ይዘት ከላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም አቤቱታ የቀረበበት የስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት መሆን አለመሆኑን ለጉዳዩ ከተያዘው ጭብጥ አንጻር መርምረናል በዚህም መሰረት አመልካቹ ከስር ጀምሮ የሚከራከረው ተጠሪዎቹ ይሰሩበት የነበረው ድርጅት የተሸጠ እና ለሶስተኛ ወገን የተላለፈ በመሆኑ ምክንያት የስራ መደባቸው የተሰረዘ በመሆኑ ተጠሪዎቹ የተሰናበቱት በሕግ አግባብ መሰረት ነው በማለት መሆኑን የመዝገቡ ግልባጭ ያመለክታልበመሰረቱ ተከሳሽ ድርጅት ይርጋ ትሬዲንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በሚል የሚታወቅ ሲሆን የተሸጠውም ይኸው ማህበር በባለቤትነት ከሚያስተዳድራቸው ንብረቶች መካከል አንዱ የሆነው እና ተጠሪዎቹ ሲሰሩበት የነበረው በአዳማ ከተማ የሚገኝ መጋዘን ነው በመሆኑም የተሸጠው ተከሳሽ ድርጅት በአጠቃላይ ወይም በሙሉ አይደለምበመሰረቱ የስራ ውል የሚቋረጠው በአሰሪው ወይም በሰራተኛው አነሳሽነት ወይም በሕግ በተደነገገው መሰረት ወይም በሕብረት ስምምነት ወይም በተዋዋይ ወገኖች በሚደረግ ስምምነት ስለመሆኑ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ስር የተደነገገ ሲሆን የአንድ ድርጅት ከሌላ ጋር መቀላቀል ወይም መከፋፈል ወይም የባለቤትነት መብት ወደ ሌላ መተላፍ የስራ ውልን የማቋረጥ ውጤት የማይኖረው ስለመሆኑም በዚሁ አንቀጽ በንዑስ ቁጥር ስር ተመልክቷልአመልካች የድርጅቱ አካል የሆነውን መጋዘን ለሶስተኛ ወገን በሽያጭ በሚያስተላልፍበት ጊዜ የሰራተኞቹ የቅጥር ውል ከገዥው አካል ጋር የሚቀጥልበትን አግባብ ማመቻቸት ወይም ለሰራተኞቹ በሕጉ የተመለከተውን ተገቢ ክፍያዎች ከፍሎ ማሰናበት ሲገባው ድርጅቱ የተሸጠ በመሆኑ ምክንያት የስራ መደባቸው ተሰርዞአል የሚል ምክንያት በመስጠት ተጠሪዎቹን ማሰናበቱ ሕጋዊ መሰረት ያለው ነው ለማለት የሚቻል ሆኖ አልተገኘምየመጋዘኑን መሸጥም ከስራ መደብ ስረዛ ጋር የሚያገናኘው ነገር የለምከመሰረቱ የመጋዘኑ በሽያጭ መተላለፍ የስራ ውሉን በማስጠንቀቂያ ለማቋረጥ የሚያበቃ ምክንያት ባለመሆኑ የመጋዘነ መሸጥ ሰራተኞቹን በማስጠንቀቂያ ለማሰናበት እንደሚያስችል አድርጎ አመልካች ያቀረበው ክርክርም ሆነ በዚህ ረገድ በሰበር አጣሪ ችሉት ለክርክሩ በጭብጥነት የተያዘው ነጥብ ከላይ የተጠቀሱትን የአዋጁን ድንጋጌዎች መሰረት ያደረጉ ናቸው ለማለት የሚቻል ሆኖ አልተገኘምአመልካቹ የወሰደው የስንብት እርምጃ የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌን በቀጥታ የሚቃረን ከሆነ ደግሞ የስንብት እርምጃው ሕገ ወጥ የማይሆንብት ምክንያት አይኖርም ሲጠቃለል በአመልካቹ የተወሰደውን የስራ ስንብት እርምጃ ሕገ ወጥነት በማረጋገጥ ሕገ ወጥ የስራ ስንብት የሚያስከትላቸውን ክፍያዎች አመልካች ለተጠሪዎቹ እንዲከፍል በስር ፍርድ ቤቶች በየደረጃው የተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ ስሕተት ተፈጸመበት ነው ለማለት የሚሜቻል ሆኖ ስላልተገኘ የሚከተለው ውሳኔ ተሰጥቷል ውሳኔ በአዳማ ወረዳ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር በ ዓም ተሰጥቶ በአዳማ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት እና በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት እንደቅደም ተከተሉ በመዝገብ ቁጥር በ ዓም እና በመዝገብ ቁጥር በ ዓም በትዕዛዝ የጸናው ውሳኔ በፍትሐብሔር ስነ ስርዓት ሕግ ቁጥር መሰረት ፀንቶአል እንዲያውቁት የውሳኔው ቅጂ ለስር ፍርድ ቤቶች ይላክ በአዳማ ወረዳ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር የተያዘው አፈጻጸም ታግዶ እንዲቆይ በዙህ መዝገብ በ ዓም ተሰጥቶ የነበረው ትዕዛዝ ተነስቷልይጻፍ የሰበር ክርክሩ ያስከተለውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ውሳኔ ያገኘ ስለሆነ መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት መተ ፍትሐ ብሔር ሥነ ሥርዓት የሰመቁ ታህሳስ ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ተኽሊት ይመስል አንዳሻው አዳነ ቀነዓ ቂጣታ አመልካች አቶ ሳምሶን ካሳዬ የቀረበ የለም ተጠሪ ወሮ መሰረት ግርማ ተወካይ ኃይሉ ቦሰት ቀረቡ አቶ ሳሙኤል ካሳዬ አቶ ኢሳያስ ካሳዬ ቀረቡ ወሮ ሜላት ካሳዬ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የውርስ ንብረት ይለቀቅልኝ ጋር ተያይዞ የተሰጠው ውሳኔ ላይ የቀረበውን የፍርድ መቃወሚያ አቤቱታ የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ አመልካች በአደአ ወረዳ ፍርድ ቤት ባቀረቡት አቤቱታ ነው አመልካች በዚህ ፍርድ ቤት ያቀረቡት አቤቱታ በ ዓም የተፃፈ ሁኖ ኛ ተጠሪ ተከሳሽ የአሁኑ ከኛ እስከ ኛ ተራ ያሉት ተጠሪዎች ደግሞ ተከሳሽ በመሆን ተከራክረው በመቁጥር በ ዓም የተሰጠው ውሳኔ ከእናቴ ከወሮ ፀሐይ ገብሬ በውርስ ሊተላለፍልኝ በሚገባ ንብረት ላይ የተሰጠና መብቴን የነካ ነው በሚል ምክንያት ውሳኔ ተነስቶ የክርክሩ ተካፋይ ልሆን ይገባል የሚል ሲሆን የአሁኑ ሥር ፍርድ ቤትም ለፍርዱ መሰረት የሆነው ንብረት ላይ የተሰጠው ውሳኔ የተፈጸመ ነው በሚል ድምዳሜ የአመልካች የፍርድ መቃወሚያ አቤቱታ በመዝገቡ ሊስተናገድ እንደማይችል ሆኖም አመልካች መብታቸውን ቀጥታ ክስ አቅርበው ማስጠበቅ የሚችሉ መሆኑን ጠቅሶ የአመልካችን አቤቱታ ውድቅ አድርጎባቸዋል ከዚህም በኋላ የአሁኑ አመልካች ይግባኛቸው ለምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው ፍርድ ቤቱም ግራ ቀኙን ከአከራከረ በኋላ ጉዳዩን መርምሮ የአሁኑ ከተራ ቁጥር እስከ ያሉት ተጠሪዎች በአሁኗ ኛ ተጠሪ ላይ የውርስ ንብረት ይለቀቅልን ክስ አቅርበው የወረዳው ፍርድ ቤት ክርክር ያስነሳው ይዞታና ንብረት ለከሳሾች እንዲለቀቅላቸው መወሰኑን ይህ ውሳኔ በዞነ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፀንቶ የነበረ ቢሆንም የአሁኗ ኛ ተጠሪ የሰበር አቤቱታቸውን ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርበው የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎትም በመቁጥር በ ዓም በዋለው ችሎት የግራ ቀኙን ክርክር መርምሮ የበታች ፍርድ ቤቶች በጉዳዩ ላይ የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በሚል ምክንያት ሙሉ በሙሉ በመሻር ክርክር የተነሳበት ይዞታና ንብረት የኛ ተጠሪ ነው በማለት የወሰነ መሆኑን ይህ ውሳኔ በመሰጠቱ ምክንያትም ኛ ተጠሪ የተወሰደባቸው ንብረት እንዲመለስላቸው በፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ መሰረት አቤቱታ አቅርበው ፍርድ ቤቱም ከኛ እስከ ኛ ተጠሪዎች ባሉት ተጠሪዎች የኛ ተጠሪ ቤት ፈርሶ ስለነበር በአሁኗ ኛ ተጠሪ ስም ያለው ቤት ተሽጦ ለኛ ተጠሪ ግምቱ እንዲከፈል ጨረታ እንዲወጣ አድርጎ በሂደት እንደሚገኝ የወረዳው ፍርድ ቤት በዚህ አግባብ አፈጻጸሙን አየመራ ያለው የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር የሰጠውን ውሳኔ መነሻ አድርጎ ስለመሆኑና በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት የፍርድ መቃወሚያ ሊቀርብ የሚገባው ደግሞ ፍርዱን ለሰጠው ፍርድ ቤት መሆኑን ጠቅሶ የአሁኑ አመልካች የፍርድ መቃወሚያ አቤቱታ አቀራረብ ስርዓት ስርዓቱን የተከተለ አይደለም በሚል ድምዳሜ የሥር ፍርድ የአመልካችን አቤቱታ ውድቅ ማድረጉን ተገቢ ነው በማለት ወስኖአል ከዚህም በኋላ አመልካች የሰበር አቤቱታቸውን ለክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ቢያቀርቡም ተቀባይነት አላገኙም የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም የወረዳው ፍርድ ቤት እያስፈጸመ ያለው የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሉት በመቁጥር የሰጠውን ውሳኔ ሁኖ እያለና በክልሉ ሰበር ሰሚ ችሉትም ሆነ በበታች ፍርድ ቤቶች ክርክሩ መኖሩን አመልካች ባላወቁበት ሁኔታ እንዲሁም የኛ ተጠሪ አፈጻጸም ሂደት ላይ ስለመኖሩ ክርክሩ አያሳየ ፍርዱ ተፈጽሟል ተብሉ የፍርድ መቃወሚያው በወረዳው ፍርድ ቤት ውድቅ መደረጉም ሆነ የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት የሠጠው ውሳኔ በወረዳ ፍርድ ቤት የፍርድ መቃወሚያ ሊቀርብበት የሚችል አይደለም በማለት መወሰኑ ከፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ አላማ ውጪ የሆነ እና የአመልካችን የውርስ መብት የጎዳ ነው በማለት መከራከራቸውን የሚሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም በዚህ ችሎት እንዲታይ የተደረገ ሲሆን ተጠሪዎች ቀርበውም ግራ ቀኙ በፅሑፍ አንዲከራከሩ ተደርጎአል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎት የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታ መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንጻር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካች እና የአሁኑ ተጠሪ ከተራ ቁጥር እስከ የተጠቀሱት ተጠሪዎች የወሮ ጸሐይ ገብሬ ወራሽ መሆናቸውን የአሁኑ አመልካች ከተራ ቁጥር እስከ የተጠቀሱት ተጠሪዎች ከወሮ ጸሐይ ገብሬ በውርስ የሚተላለፍልን ቤትና ይዞታ በኛ ተጠሪ ከሕግ ውጪ ተይዞ ይገኛል በሚል በተጠሪዋ ላይ ክስ መስርተው በወረዳው ፍርድ ቤት ንብረቱ እንዲለቀቅላቸው ተወስኖላቸው በዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ፀንቶ የነበረ ቢሆንም በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ግን የበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ተሽሮ አከራካሪው ቤትና ይዞታ የኛ ተጠሪ ነው ተብሎ መወሰትኑን በዚህ ሄደት ግን የስር ከሳሾች በኛ ተጠሪ ቤት ላይ ጉዳት አድርሰውአፍርሰው ስለነበር ተጠሪዋ የፈረሰው ቤታቸው ግምቱ እንዲከፍላቸው አፈጻጸሙን በወረዳው ፍርድ ቤት ቀጥለው ባሉበት ሁኔታ የአሁኑ አመልካች በዋናው ጉዳይ የተሰጠው ፍርድ የውርስ መብቴን የነካ ነው በሚል የፍርድ መቃወሚያ ያቀረቡና ተቀባይነት ያጡ መሆኑን ነው የበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ በግልፅ የሚያሳየው አመልካች የፍርድ መቃወሚያ ያቀረቡበት ውሳኔ በክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር የተሰጠና ፍርዱ ከተፈፀመ በኃላ የቀረበ መሆኑን ነው አመልካች መቃወሚያው የቀረበበት ፍርድ አልተፈፀመም በሄደት ላይ ያለ ነው የሚሉት ኛ ተጠሪ ቤታቸው በሌሎች ተጠሪዎች የፈረሰባቸው በመሆኑ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት የቤቱን ግምት ሊከፍሉኝ ይገባል በማለት ያቀረቡትን አቤቱታ መነሻ አድርጎ የስር ፍርድ ቤት ይህንነ አቤቱታ ለማስፈፀም በ ዓም የሰጠውን ትፅዛዝ መሰረት በማድረግ ስለመሆኑ ከወረዳው ፍርድ ቤት መዝገብ ግልባጭ ተመልክተናል በአግርጥ በፍብሥሥሕግ ቁጥር መሠረት የሚቀርበው አቤቱታ የሚስተናገደው ለመቃወሚያው መነሻ የሆነውን ውሳኔ ለሰጠው ፍቤት ነው አቤቱታው የሚጣራው ወይም የሚስተናገደው ማንኛውም ክስ በሚስተናገድበት ሥርዓት በመሆኑ እና ይህም ማስረጃ መስማትንና ማስረጃውን መዝኖ ውሳኔ መስጠትን የሚጠይቅ ነው ስለሆነም ታህሳስ ቀን ዓም ለወረዳው ፍርድ ቤት የቀረበው የተቃዋሚ ማመልከቻ ወይም ክርክር በማስረጃ ተጣርቶ የሚወሰን ነው በተያዘው ጉዳይ የፍርድ መቃወሚያ የቀረበበትን ውሳኔ የሰጠው የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሉት ነው የሰበር ችሎቱ ፍሬ ነገሮችን በማስረጃ የማጣራትም ሆነ ማስረጃን የመመዘን ሥልጣን የለውም የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ደግሞ ፍሬ ነገርን የሚያጣራበት ወይም የማስረጃ ምዘናን ክርክርና ቅሬታ የሚመለከትበት ሥልጣን የሌለው መሆኑን የኢፌዲሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀጽ ለ ከክልሉ ሕገ መንግስት አንቀፅ ሐ እና የክልሉ ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌዎች ያስገነዝባሉ በመሆኑም በሕግ አተረጓጎም ረገድ የተፈጸመውን ስህተት ለማረም በኢፌዲሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀጽ ለ ከክልሉ ሕገ መንግስት አንቀፅ ሐ አና የክልሉ ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌዎች መሰረት ስልጣን በተሰጠው በክልሉ ሰበር ችሎት የሚታይ አይሆንም ቀደም ሲል እንደተገለጸው ክርክሩ የተጀመረው በወረዳው ፍርድ ቤት እንደሆነ መቃወሚያው መቅረብ ያለበት ለዚሁ ፍቤት ነው ሊባል ይችላል ነገር ግን የወረዳው ፍርድ ቤት ውሳኔ ሙሉ በሙሉ የተሻረው በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ነው በመሆኑም የወረዳው ፍርድ ቤት የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት የሰጠውን ውሳኔ በፍርድ መቃወሚያ መነሻ አይቶ እንዲሽር ማድረግ ከፍርድ ቤቶች የስልጣን ተዋረድ አንጻር ሲታይ ያልተፈለገ ውጤትን ሊያስከትል የሚችል በመሆኑ የወረዳው ፍርድ ቤት የፍርድ መቃወሚያውን እንዲመለከትና ዳኝነት እንዲሰጥ ማድረግ የሚመረጥ አይሆንም በሌላ በኩል ግን ተቃዋሚው መብታቸውን የሚያስከብሩበትን መድረክ ሊያገኙ የሚገባ መሆኑ ሲታይም ይኸው ሊታይላቸው የሚገባው በክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት አይደለም የክርክሩ ሂደት እንደሚያሳየው ከወረዳው ፍርድ ቤት ጀምሮ እስከ ክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሉት ድረስ ተቃዋሚ የክርክሩ ተካፋይ አልነበሩም ከዚህ የተነሳም በክልሉ ሰበር ችሎት የተሰጠው ውሳኔ ተቃዋሚውን የሚያስገድድ አይሆንም ከዚህም የምንገነዘበው ተቃዋሚ አለኝ የሚሉትን መብት ለማስከበር ይችሉ ዘንድ መብቴን የሚነካ ውሳኔ ሰጥቷል በሚሉት ፍርድ ቤት አቤቱታቸውን ከሚያቀርቡ ወይም መብቴን ተጋፍቶአል በሚለው ሰው ላይ በስሙ ቀጥታ ክስ መመስረት መብታቸውን ከሚያስከብሩ በስተቀር በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ለወረዳ ፍርድ ቤት ያቀረቡት አቤቱታ ስርዓቱን የጠበቀ ነው ለማለት የሚቻል ሁኖ አልተገኘም ኛ ተጠሪ በሌሎች ተጠሪዎች በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ያቀረቡት አፈጻጸም በሂደት ላይ መሆኑም የወረዳው ፍርድ ቤት የአመልካችን የፍርድ መቃወሚያ እንዲያስተናገድ የሚያስችለው አይደለም ምክንያቱም በዋናው ክርክር ላይ በክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር የተሠጠው ውሳኔ የኛ ተጠሪን በይዞታውና በቤቱ ላይ ሙሉ መብት ያላቸው መሆኑን የሚያረጋግጥ እስከሆነ ድረስ ይፄው መብታቸው የሚለወጥ መሆኑን አመልካች በቅድሚያ በቀጥታ ክስ ሊያረጋግጡ ይገባል ሲጠቃለልም የበታች ፍርድ ቤቶች የአመልካችን የፍርድ መቃወሚያ አቤቱታ ውድቅ ማድረጋቸው ከክርክሩ ሂደት እና ከፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ ይዘትና መንፈስ አንፃር የሚነቀፍ ሁኖ ስላልተገኘ በጉዳዩ ላይ በተሰጠው ውሳኔ በውጤት ደረጃ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የለም በማለት ተከታዩነ ወስነናል ውሣኔ በክደአ ወረዳ ፍርድ ቤት በመቁጥር በ ዓም ተሰጥቶ በምስራቅ ሸዋ ከፍተኛ ፍቤት በመቁ በ ዓም በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሉት በመቁጥር በ ዓም የጸናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ጸንቷል አመልካች አለኝ የሚሉትን መብት በሌላ አግባብ ከማስከበር ይህ ውሳኔ አያግዳቸውም ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል ትዕዛዝ በ ዓም ተሰጥቶ የነበረው አግድ ተነስቷል ለሚመለከታቸው አካላት ይጻፍ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ብይ የሰመቁ ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገስላሴ ሙስጠፋ አህመድ ተፈሪ ገብሩ ሸምሱ ሲርጋጋ ፈይሳ ወርቁ አመልካች አቶ ታከለ አርአያ አልቀረቡም አቶ አብርፃ ተክሉ ቀርበዋል ተጠሪ አቶ ደጀን ገእግዚአብሔር ቀርበዋል መዝገቡን ተመርምሮ የሚከተለውን ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ በዚህ የሰበር አቤቱታ መዝገብ ክርክር አመልካች አቶ ታከለ አረአያ አቶ አብረፃ ተክሉ በቀን ዓም በተፃፈ አቤቱታ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ አከራክሮ በቀን ዓም የሰጠውን ፍርድ በመቃወም የቀረበ ነው ቅሬታቸውም የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት የአሶሳ ከፍፍቤት መጀመሪያ የቀረበው ክስ መጥሪያ ደርሶን ከቀረብን በኃላ በፍቤቱ ክሱ አንዲሻሻል ታዞ መዝገቡን ዘግቶታል ክሱ ተሻሽሎ መዝገቡ ሲንቀሳቀስ ግን የአሁን ተጠሪ ከሳሽ አድራሻችንን እያወቀ የሁመራ ቤት ሲታገድ መጥሪያ ሊሰጠን ሲችል በቤታችን ላይ መለጠፍ ሲቻል ፍቤት ግቢ ውስጥ መጥሪያውን በመለጠፍና በጋዜጣ ጥሪ ማስደረጉ ሆን ብሎና ተገቢ አለመሆኑን መገንዘብ ሲቻል የስር ፍቤት በሌለንበት የተሰጠው ውሳኔ ይነሳልን ብለን ያቀረብነውን ማመልከቻ ውድቅ ማድረጉ ስህተት በመሆኑ ይታረምል የሚሜል ነው መዝገቡ ተመርምሮ አመልካቾች መጀመሪያ ክስ ሲቀርብባቸው ቀርበው መልስ የሰጡ ሲሆን በሌሉበት ይታይ የሚል ትዕዛዝ የተሰጠው ተጠሪ ክስ አሻሽሉ ተብለው መዝገቡ ከተዘጋባቸው በኃላ ባቀረቡት የተሻሻለ ክስ ጊዜ አመልካቾች ከአካባቢው አልተገኙም ተብለው በፍቤት ቅጥር ግቢ እና በጋዜጣ ተጠርተው አልቀረቡም በማለት ክርክሩ በሌሉበት ተካሂዶ ውሳኔ የተሰጠውና አመልካቾች ይህንኑ ገልፀው ሲያመለክቱ ማመልከቻቸውን ውድቅ ማድረጉ ከፍብሥሥህአን ጋር ለመመርመር ሲባል ቀርቧል መልስና የመልስ መልስም ተሰጥ። የሚለውን ጭብጥ በመያዝ የግራ ቀኙ ማስረጃ መርምሮ ግንኙነት አልነበረም መኪናው የግል ሀብት ነው ከሚል ድምዳሜ ላይ ደርሰዋል እንዲህ ከሆነ ደግሞ የፍሬ ነገር እና የማስረጃ ምዘናና ድምዳሜ በዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት የሚለወጥበት አግባብ የለም ይህ ሰበር ሰሚ ችሎት በሕግ ተለይቶ የተሰጠው ሥልጣን በማናቸውም የመጨረሻ ውሳኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት መፈጸም ያለመፈፀሙን በማረጋገጥ ፍርድ መሰጡት ስለመሆኑ ከኢፌዴሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ ሀ እና አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌዎች መሠረታዊ ይዘት የምንገነዘበው ነው በነዚህ ሁሉ ምክንያት የሥር ከፍተኛ ፍርድ ቤት የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የሰሌዳ ቁጥሩ በተመለከተ የሰጠው ውሳኔ በመሻር መኪናው የተጠሪ የግል ንብረት ነው ማለቱና በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት መጽናቱ በጉዳዩ መሰረታዊ የህግ ስህተት መፈፀሙን ስለማያሳይ ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመቁ በ ዓም የሰሌዳ ቁጥር በተመለከተ የሰጠው ፍርድ መሻሩ አና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በፍይመቁ በ ዓም የሰጠው ትዕዛዝ ፀንቷል የሰሌዳ ቁጥር የተጠሪ የግል ሀብት ነው መባሉ በአግባቡ ነው በማለት ወስነናል የዚህ ችሎት ክርክር ያስከተለው ወጪና ኪሳራ ይቻቻሉ ትዕዛዝ የተሰጠ የዕግድ ትዕዛዝ ካለ ተነስቷል መዝገብ ወደ መቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ወከ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገስላሴ ሙስጠፋ አህመድ ተፈሪ ገብሩ ሸምሱ ሲርጋጋ አብርፃ መሰለ አመልካች ሳሊሆም ከፍተኛ ክሊኒክ ተሾመ ጉታ ቀረቡ ተጠሪ ዶር ዘመኑ ዮፃንስ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን ተከታዩን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ በዚህ መዝገብ ለተያዘው ክርክር መነሻ የሆነው የአሁን ተጠሪ በፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በአመልካች ላይ ያቀረቡት ክስ ሲሆን አላግባብ ከስራ መሰናበታቸው ህገወጥ ነው ተብሎ ልዩ ልዩ ክፍያ እንዲከፈላቸው ጠይቀዋል አመልካች ለክሱ በሰጡት መልስ ድርጅቱ የሚገኘው በኦሮሚያ ክልል ሰበታ ከተማ ቀበሌ በመሆነ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን የማየት ስልጣን የለውም የሚል የመጀመሪያ ደረጃ የክስ መቃወሚያ እና በፍሬ ገዳዩም ስንብቱ ህጋዊ ነው እንዲባል የበኩላቸውን መከራከሪያ አቅርበዋል ፍርድ ቤቱም ግራቀኙ ተከራካሪዎች በተለያየ ክልል ነዋሪዎች ስለሆኑ የፌዴራል ፍርድ ቤት ጉዳዩን የማየት ስልጣን አለው በማለት መቃወሚያውን በብይን አልፎ በፍሬ ጉዳዩ የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ መርምሮ የስራ ዉሉ በአመልካች የተቋረጠው ከህጉ ውጭ ነው ስለሆነም ለተጠሪ የካሳ የስንብት እና የማስጠንቀቂያ ጊዜ ክፍያ በድምሩ ብር አንድ መቶ አራት ሺህ ሰባት መቶ ሰላሳ እንዲሁም በክርክሩ ምክንያት በተጠሪ ላይ ለደረሰው ወጪ እና መጉላላት በቁርጥ ብር አምስት መቱ እንዲከፍል ወስኗል ይህን ውሳኔ በመቃወም አመልካች በይግባኝ ተጠሪ ደግሞ በመስቀለኛ ይግባኝ ቅሬታቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያቀረቡ ሲሆን ፍርድ ቤቱ ክርክራቸውን ሰምቶ የስር ፍርድ ቤት ጉዳዩን ለማየት ስልጣን አለኝ ማለቱና ስንብቱ ህገወጥ ነው በማለት የደረሰበት መደምደሚያ በአግባቡ መሆኑን ወጭና ኪሳራን በተመለከተ ተጠሪ ዝርዝር የማቅረብ መብታቸው ሊጠበቅ ይገባል በማለት ወስኗል የሰበር አቤቱታው የቀረበው ይህን ውሳኔ በመቃወም ነው አመልካች ጥር ቀን ዓም ያቀረቡት የሰበር ማመልከቻ ተመርምሮ ተጠሪ በስር ክሳቸው በአመልካች ድርጅት ውስጥ ተቀጥረው ይሰሩ እንደነበር ገልፀው ክስ ማቅረባቸው ተረጋግጦ እያለ የስር ፍርድ ቤት ግራቀኙ በተለያየ ክልል ነዋሪዎች ስለሆኑ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ጉዳዩን የማየት ስልጣን አለው ማለቱ መሰረታዊ የህግ ስህተት ነው። ስለሆነም ምንም እንኺ ነዋሪነታቸው በተለያዩ ክልሎች በሆኑ ተከራካሪ ወገኖች መካከል የሚነሳ ክርክርን የማየት ስልጣን የፌዴራል ፍቤቶች መሆኑበአዋጁ አንቀጽ ስርመደንገጉ የግዛት ክልል ስልጣንን ሳይሆን የስረነገር ስልጣንን የሚመለከት በመሆኑ የስር ፍርድ ቤቶች ይህን ምክንያት በመጥቀስ የስልጣን ክርክሩን መወሰናቸው ተገቢ ሆኖ ባናገኘውም በግዛት ክልል ስልጣን ረገድ በተሰጠ ውሳኔ ይግባኝ የሰበር አቤቱታ መቅረቡ የስነ ስርአት ህጉን የተከተለ ባለመሆኑ አልተቀበልነውም ሁለተኛውን ጭብጥ በተመለከተ የስር ፍርድ ቤቶች ፍሬ ነገሩን ለማጣራት እና ማስረጃ ለመመዘን በተሰጣቸው ስልጣን መሰረት ክርክርና ማስረጃውን ተመልክተው የስራ ውሉን ለማቋረጥ አመልካች እንደሚሉት ባጋጠማቸው የገቢ ማሽቆልቆል የተነሳ ሰራተኛን ለመቀነስ የሚያስችል አስገዳጅ ሁኔታ ስለመፈጠሩ ያላረጋገጡ በመሆኑ ቅነሳውም በህጉ የተዘረጋውን ስርዓት የተከተለ ስለመሆነ የቀረበ መከራከሪያና ማስረጃ አለመኖሩን በማረጋገጥ የስራ ስንብቱ ህገወጥ ነው በማለት መወሰኑ እና በሕጉ የተመለከቱ ክፍያዎች ይከፈሉ ማለታቸው የሚነቀፍ አይደለም በዚህ ረገድ የተፈጸመ የህግ ስህተት የለም ብለናል ውሳኔ በፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁ ታህሳስ ዓም ተወስኖ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በኮመቁ ህዳር ዓም የተሻሻለው ውሳኔ በፍሥሥሕቁ መሰረት በውጤት ደረጃ ፀንቷል በስር ፍርድ ቤት የተጀመረው አፈፃፀም ታግዶ አንዲቆይ የተሰጠው ትዕዛዝ ተነስቷል ይፃፍ በዚህ ችሎት ስለተደረገው ክርክር ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ አልባት ያገኘ ስለሆነ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአራት ዳኞች ፊርማ አለበት የልዩነት ሐሳብ በዚህ መዝገብ ለክርክር በቀረበው ጉዳይ ተጠሪው ሲሰሩበት የነበረው ተቋም የሚገኝ በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በፊንፊኔ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን በሰበታ ሃዋስ ወረዳ ውስጥ መሆኑ የስራ ውሉ የተደረገውም ሆነ ሲፈጸም የነበረው በዚያው ወረዳ ውስጥ መሆኑ አላከራከረም በክልል ውስጥ የሚነሳ የግል የስራ ክርክር ጉዳይን አይቶ የመወሰን ስልጣን ደግሞ በአዋጅ ቁ አንቀጽ ስር የተሰጠው ለክልል ወረዳ ፍቤት ነው የግዛት ስልጣን የሌለው አንድ ፍቤት የሰጠው ውሳኔ ፍትሕን የሚያጓድል ካልሆነ በቀር ተቀባይነት እንደማያጣ በፍትሐብሔር ስነ ስርዓት ሕግ አንቀጽ ስር የተመለከተ ቢሆንም በመሰረቱ ቀደም ሲል አፃዳዊ የመንግስት አወቃቀርን መሰረት አድርገው የወጡት እና አሁን ድረስ በስራ ላይ ያሉት ሕጎች መተርጎም እና ተግባራዊ መደረግ የሚገባቸው በአሁኑ ጊዜ ያለው ፌዴራላዊ የመንግስት አወቃቀር ስርዓት ካስከተላቸው ለውጦች ጋር ተጣጥመው ነው በአሁኑ የመንግስት አወቃቀር ስርዓት መሰረት የፍርድ ቤቶችን የስረ ነገር ስልጣን ለመወሰን እንደመስፈርት ከሚወሰዱት ነጥቦች አንዱ ደግሞ ጉዳዩ የተነሳበት ስፍራ ወይም ግዛት በመሆኑ በተያዘው ጉዳይ ክሱ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍሃቤት የስራ ክርክር ችሎት ተስተናግዶ ውሳኔ ማግኘቱ የሚያስነሳው የስረ ነገርን ሳይሆን በስነ ስርዓት ሕጉ አንቀጽ ድንጋጌ መሰረት የግዛት ስልጣን ጥያቄን ብቻ ነው ወደሚል መደምደሚያ የሚያደርስ ሆኖ አላገኘሁትም የስነ ስርዓት ሕጉ አንቀጽ ድንጋጌን በዚህ አግባብ መተርጎም በአንድ ክልል ወረዳ ፍቤት ቀርቦ መታየት ያለበት ጉዳይ ትይዩ ስልጣን ባለው በማንኛውም የሌላ ክልል ወረዳ ፍቤት ታይቶ ቢወሰን ጉዳዩ የሚያስነሳው የስረ ነገር ሳይሆን የግዛት ስልጣን ጉዳይን ነው እንደማለት ይሆናል ይህ ደግሞ የፍርድ ቤቶች ስልጣን በአሁኑ ጊዜ በፌዴራል እና በተለያዩ ክልሎች በተደለደለበት ሁኔታ ተቀባይነት ያለው አይደለም ጉዳዩ የሚያስነሳው የስረ ነገር ሳይሆን የግዛት ስልጣንን ጥያቄ ነው ሊባል ይችል የነበረው ክሱ ተስተናግዶ ውሳኔ ያገኘው በዚያው ክልል በሚገኝ ሌላ ወረዳ ፍቤት ቢሆን ኖሮ ነው በክልል ወረዳ ፍቤት ቀርበው መስተናገድ የሚገባቸውን የግል የስራ ክርክር ጉዳዮች የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የስራ ክርክር ችሎት ተቀብሎ የማየት የስረ ነገር ስልጣን የሌለው ስለመሆኑ የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሎት በመዝገብ ቁ አስገዳጅ የህግ ትርጉም የሰጠ ሲሆን የስራ ክርክር ጉዳዮችን አስመልክቶ በመዝገብ ቁ አና የተሰጡ ገዥ ውኔዎችም ቢሆኑ ለጉዳዩ አግባብነት የላቸውም ሊባሉ የሚችሉ አይደሉም ጉዳዩን በመጀመሪያ የተመለከተው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የስረ ነገር ስልጣንን አስመልክቶ በተከሳሽ ወገን የቀረበለት መቃወሚያ ባይኖር ኖሮ እንኳ የቀረበለትን ጉዳይ አስተናግዶ ውሳኔ ከመስጠቱ በፊት ጉዳዩን ለማየት የሚያስችል የስረነገር ስልጣን ያለው መሆኑን በቅድሚያ የማረጋገጥ ግዴታ ያለበት ሲሆን ስልጣን የሌለው በሆነ ጊዜም በፍትሐብሔር ስነ ስርዓት ሕግ ቁ እና ለ መሰረት ጉዳዩን ዘግቶ ማሰናበት ይጠበቅበታል በመሆኑም አቤቱታ የቀረበበት ውሳኔ በስልጣን ምክንያት ሊሻር ይገባው ነበር በማለት ስሜ በተራ ቁ ሁለት የተመለከተው ዳኛ የልዩነት ሃሳቤን አስፍሬአለሁ የማይነበብ የአንድ ዳኛ ፊርማ አለበት መይ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዲኞች ተሻገር ገስላሴ ሙስጠፋ አህመድ ተፈሪ ገብሩ ሸምሱ ሲርጋጋ አብርፃ መሰለ አመልካች አቶ ፍስፃ እርቅ ይሁን ተጠሪ አቶ ኪሮስ ስዩም መዝገቡን መርምረን ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የገንዘብ ክርክር ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ አመልካች በተጠሪ ላይ በጋምቤላ ክልል ማጃንግ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ባቀረቡት ክስ ነው የክሱ ይዘት ግራቀኙ በነበረን የንግድ ግንኙነት ጀንፈል ቡና በጋራ ገዝተን አስበጥረን ለማእከላዊ ገበያ አቅርበን በመሸጥ ትርፉን ለመከፋፈል ባደረግነው ስምምነት መሰረት ለጀንፈል ቡና መግዣ ብር መቶ ፃያ ሁለት ሺህ ሰጥቸው ቡናው ተገዝቶ አስበጥረን እና በከሳሽ ፈቃድ ማእከላዊ ገበያ ተልኮ በከሳሽ የቡና ሽያጭ ወኪል በአቶ ዘላለም ጥላሁን አማካኝነት ተሸጦ ገንዘቡ በንግድ ባንክ በኩል የተላከልኝ ሲሆን ይህን ገንዘብ አውጥቼ ትርፉን ተሳስበን አእስክንከፋፈል ድረስ ሙሉ ገንዘቡን ለተከሳሽ የሰጠሁት ቢሆንም ሂሳብ ተሳስበን ገንዘባችንን ሳንካፈል በመካከላችን አለመግባባት ስለተፈጠረ በ ዓም በሽማግሌ ዋና ገንዘቤንና ትርፉን እንዲሰጠኝ አስጠይቄው ቡና መግዣ ብር መቶ ፃያ ሁለት ሺህ እንደሰጠሁት አምኖ ከዚህ ገንዘብ ብር አርባ አንድ ሺህ የሰጠኝ ሲሆን ቀሪውን ብር ሰማንያ አንድ ሺህ ዛሬ ነገ በማለት ሊሰጠኝ ፈቃደኛ ባለመሆኑ ዋና ገንዘቤንና ትርፉ ታስቦ እንዲከፍለኝ በማለት ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ ተጠሪም ለክሱ መልስ ሰጥተዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ምስክሮች ከሰማና የሰነድ ማስረጃዉን ከመረመረ በኋላ ተከሳሽ በምስክሮች ለመክፈል ተስማምቷል የተባለውን ቀሪ ገንዘብ ብር ሰማንያ አንድ ሺህ ለከሳሽ እንዲከፍለው ወስኗል ይግባኙን የተመለከተው የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በበኩሉ የይግባኝ ክርክሩን ሰምቶ የባንኩ ሰነድ ገንዘቡ የተላከ ለከሳሽ ስለመሆነ ከሚያስረዳ በቀር ለተከሳሽ ስለመላኩ ስለማያስረዳ ከሳሽ ገንዘቡን ከባንክ አውጥቶ ለተከሳሽ ስለመስጠቱ የሚያስረዳ አንዳች የሰነድ ማስረጃ ስላልቀረበ የተሰሙት ምስክሮችም ገንዘቡን ሲሰጥ አይተናል በማለት ስላልመሰከሩ እንዲሁም ተከሳሹ ገንዘቡ ያለበት መሆኑን በሽማግሌዎች ፊት ተስማምቷል ለተባለውም ስለመስማማቱ የቀረበ የስምምነት ሰነድ ስለሌለ ተከሳሽ ኃላፊነት የለበትም ገንዘቡንም ሊከፍል አይገባም በማለት የስር ናፍርድ ቤት ውሳኔን ሽሯል አመልካች በዚህ ውሳኔ ቅር ተሰኝተው ጉዳዩን ለክልሉ ሰበር ችሎት ቢያቀርቡም ቅሬታቸው ተቀባይት ሳያገኝ አያስቀርብም ተብሎ መዝገቡ ተዘግቷል የአሁነ የሰበር አቤቱታ የቀረበው ይህንን ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው አመልካች ጥር ቀን ዓም በተፃፈ አራት ገፅ የሰበር ማመልከቻ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ እና ሰበር ችሎቶች ውሣኔና ትዕዛዝ መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ተፈፅሟል የሚሉባቸውን ምክንያቶች ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩተጠሪ በስር ፍርድ ቤት ክሱን በዝርዝር ክደው መልስ ያልሰጡ በመሆኑ በመሸሽ ክሱን አንዳመነኑ የሚያስገምት በመሆኑ ገንዘቡ በብድር የተሰጠ ባለመሆኑ በሰው ምስክር ማስረዳት እየተቻለ የሰነድ ማስረጃ አላገኘንም ተብሎ መወሰኑ መሰረታዊ የህግ ስህተት በመሆኑ እንዲሁም የስር ፍርድ ቤት ዳኝነት የተጠየቀበትን ከቡና ሽያጭ የተገኘን ትርፍ ሂሳቡ እንዲጣራ አስደርጎ አለመወሰኑ እና የወለድ ጥያቄውን ማለፉ የህግ ስህተት በመሆኑ እንዲታረም መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው ግንቦት ቀን ዓም የተፃፈ ክራት ገፅ መልስ ያቀረቡ ሲሆን ይዘቱም ከብር አምስት መቶ በላይ በሆነ የገንዘብ ክርክር በፅሁፍ ማረጋገጫ ካልተደገፈ ተቀባይነት የለውም ተብሉ መዝገቡ እንዲዘጋ በሽማግሌዎች ፊት ተጠሪ ገንዘብ ስለመውሰዱ አምኖልኛል የሚለው መከራከሪያም ከእውነት የራቀ ከመሆኑም በላይ የተቆጠሩት ምስክሮች የሰጡት ቃል እርስ በርሱ የሚጋጭና ገንዘቡን ሰጥቶኛል ብሎ ነግሮናል የሚል አመሰካከር በመሆኑና ገንዘቡን አመልካች ለተጠሪ ሲሰጥ አይተናል የሚል ባለመሆኑ የፍታብሄር ስነ ስርዓት ህጉን አንቀፅ እና ድንጋጌዎች አፈጻጻም ያልተከተለ ምስክርነት አሰጣጥ በመሆኑ ያለሰነድ ተሰጠ ለተባለው ገንዘብ ተጠሪ ኃላፊነትም ተጠያቂነትም የለበትም ተብሉ የተሰጠው ውሳኔ የህግ ስህተት አልተፈፀመበትም ስለሆነም ሊጸና ይገባል የሚል ነው አመልካችም ሰኔ ቀን ዓም በፃፈት ሁለት ገፅ የመልስ መልስ አቅርበዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለ መልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር የሰበር አቤቱታ ከቀረበበት ውሣኔ እና አግባብነት ካላቸው የህግ ዴንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመርነው ተጠሪ በሽማግሌዎች ፊት አምነው ለመክፈል ስለመስማማታቸው የሰነድ ማስረጃ አልቀረበም በማለት ገንዘቡን መክፈል ኃላፊነት የለባቸውም ተብሎ መወሰኑ ተገቢ መሆን አለመሆኑ በጭብጥነት ተይዞ ሊታይ የሚገባው ሆኖ አግኝተነዋል እንደሚታወቀው የፍትሃብሔር ግዴታ ከውል ወይም ከህግ ከሚመነጭ ግንኙነት ላይ የሚመሰረት ሲሆን ክስ አቅራቢው ወገን የግዴታውን ምንጭ በመግለጽ የሚጠይቀውን ዳኝነት በዝርዝር የማቅረብ ግዴታ አበለት ተከሳሹም በክሱ የተጠቀሰን ግንኙነት አስመልክቶ ዝርዝር በልሱን እንዲያቀርብ ይጠበቃል በዚህ መልኩ ግንኙነቱ ተለይቶ ለጉዳዩ አግባብነት ያላቸውን የህጉን ድንጋጌዎች በመመልከት ግንኙነቱን ለማስረዳት ሊቀርብ ስለሚችለው ማስረጃ አይነት እና የማስረዳት ሸክሙ ስለሚያርፍበት ወገን በህጉ አግባብ ሊወሰን የሚገባ ይሆናል በተያዘው ጉዳይ በአመልካችና በተጠሪ መካከል የተፈጠረው የንግድ ግንኙነት ጀንፈል ቡና በጋራ ገዝተው አስበጥረው ለማእከላዊ ገበያ በማቅረብ ትርፉን ለመከፋፈል ስለመሆኑና የሚጠይቁትን ዳኝነት ገልፀው አመልካች ክስ ያቀረቡ ሲሆን በማስረጃነትም ጉዳዩን በሽምግልና አይተዋል የተባሉ ምስክሮችንና የሰነድ ማስረጃዎችን አቅርበዋል ተጠሪ በሰጡት መልስ የተጠቀሰው ግንኙነት መኖሩን ሳይክዱ ከሳሽ ራሱ የቡና ሽያጭ ገንዘቡን ከባንክ የተቀበለ መሆኑን በክሱ ስላመነ ክስ ማቅረብ አይችልም ተብሉ ክሱ ውድቅ እንዲደረግ አንዲሁም ከብር በላይ ያለሰነድ ማስረጃ መክሰስ አይችልም የሚሉ መቃወሚያወች እና በአማረጭም ከሳሽ ባቀረበው ሰነድ መሰረት ከባንከ ከተረከበው የድርሻቸውን ገንዘብ እንዲከፍል የሚጠይቅ መልስ አቅርበዋል ከተደረገው ክርክር የግራቀኙ ግንኙነት በፅሁፍ ያልተረጋገጠ የሽርክና የንግድ ግንኙነት ስለመሆኑ ተገንዝበናል በእንዲህ አይነቱ ግንኙነት ተቃራኒ ስምምነት ከሌላቸው በቀር ግራ ቀኙ ገቢ ላደረጉት መዋጮ ባለሀብትነቱን እንደያዙ ይቆያሉ ተጠሪ በመከላከያ መልሱም ባይሆን በሌላ በማናቸውም መንገድ የተከሰሰበትን ነገር በሙሉ ወይም በከፊል የሚያምን መሆኑን የገለፀ አንደሆነ በእምነቱ መሰረት ይገባኛል የሚለው ማናቸውም ዳኝነት እንዲሰጠው አመልካቹ ሊጠይቅ አንደሚችል በእንዲህ አይነቱ ሁኔታ የታመነውን ለማስረዳት የጽሁፍ የስምምነት ሰነድ ሊያቀርቡ ይገባል በሌላ አይነት ማስረጃ ሊያስረዱ አይችሉም የሚባልበት የህግ ምክንያት እንደሌለ ክርክሩ ከሚመራበት የስነ ስርዓት ህግ ድናጋጌዎች እና ከማስረጃ ፅንሰ ሃሳብ መረዳት ይቻላል ስለሆነም አመልካች ክሱን ለማስረዳት ያቀረቧቸው ማስረጃዎች ተቀባይነት የላቸዉም የሚባልበት የህግ ምክንት ባለመኖሩ ይልቁንም ባቀረቡዋቸው ማስረጃዎች ተጠሪ ገንዘቡ እንዳለበቸውና ለመክፈል መስማማታቸውን ማስረዳታቸውን በማረጋገጥ የስር ፍርድ ቤት ያሳለፈው ውሳኔ የሚነቀፍበት ምክንያት የለም በአንጻሩ የሰነድ ማስረጃ አልቀረበም ተብሎ ተጠሪ ኃላፊነት የለበትም ገንዘቡንም ሊከፍል አይገባም በማለት ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ውሳኔውን መሻሩ እና የሰበር ችሎቱም ይህን ሳያርም ማለፉ ህጉን የተከተለ ሆኖ አላገኘንውም ስለሆነም የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ እና ሰበር ችሎቶች የሳለፉት ውሳኔ እና ትዕዛዝ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ነው ብለናል በሌላ በኩል አመልካች በቅሬታቸው የስር ፍርድ ቤት ዳኝነት የተጠየቀበትን ከቡና ሽያጭ የተገኘን ትርፍ ሂሳቡ እንዲጣራ አስደርጎ አለመወሰኑ እና የወለድ ጥያቄውን ማለፉ የህግ ስህተት ነው ተብሎ እንዲታረም የጠየቁ ቢሆንም በዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ ላይ የበኩላቸውን ይግባኝ ወይም መስቀለኛ ይግባኝ አቅርበው በየደረጃው ውሳኔ የተሰጠበት ባለመሆኑ አልተቀበልነውም ውሣኔ የጋምቤላ ብክመጠቅላይ ፍርድ ቤት በፍይመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ያሳለፈው ውሳኔ እንዲሁም የክልሉ ሰበር ችሎት በፍሰመቁ ህዳር ቀን ዓም ያሳለፈው ትዕዛዝ በፍብሥሥህቁ መሠረት ተሽሯል የማጃንግ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በፍመቁ ጳጉሜ ቀን ዓም ያሳለፈው ውሳኔ በፍብሥሥህቁ መሠረት ፀንቷል በዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት ፊት ስለተደረገው ክርክር ያወጡትን ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራሣቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኛ ፊርማ አለበት የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገስላሴ ሙስጠፋ አህመድ ተፈሪ ገብሩ አብርፃ መሰለ ፈይሳ ወርቁ አመልካች አቶ አግማስ ኡመር እና ወሮ ሰብረና ጌታቸው ጠበቃ ይትባረክ መኮንን ቀርበዋል ተጠሪ አቶ ኡመር አሳዬ እና ወሮ አሰገድ ሃሰን ጠበቃ መስፍን አሼቱ ቀርበዋል መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ በዚህ የሰበር አቤቱታ መዝገብ ክርክር አመልካቾች አቶ አግማስ ኡመር እና ወሮ ስብርና ጌታቸው ጥር ቀን ዓም በተጻፈ አቤቱታ የፌከፍፍቤት በመቁጥር ታህሳስ ቀን ዓም በዋለው ችሎት በሰጠው ትእዛዝ ቅር በመሰኘት የቀረበ ነው ቅሬታቸውም የውል ስምምነት በተዋዋዮች መሀከል ሕግ መሆኑ ተደንግጎ እያለ የውል ስምምነት የህግና የሞራል ጥሰት እንዲሁም ሌሎች ህጋዊ ምክንያቶች የተጓደሉበት ሁታዎች የተካተቱበት ሲሆን አና እነዚህ ምክንያቶች ከተዋዋዩ በአንዱ ወገን ላይ የመብት ሆነ የግዴታ ተጽእኖ የበለጠ የሚያበዛበት ሆኖ የተገኘ ከሆነ ተቀባይነት የለውም ሊባል ካልተቻለ በቀር የስር ፍቤት ካለበቂ ምክንያት ስምምነታችንን ውድቅ ማድረጉ ተገቢ ባለመሆኑ ይታረምልን የሚል ነው በስር ፍቤት የተደረገው ክርክር በአፈጻጸም የፍባለመብቶች የአሁን አመልካቾች በፍባለእዳ የአሁን ተጠሪዎች ላይ ብር እንዲከፍሉን ተወስኖልናል ሲሉ የአፈጻጸም መዝገብ በፌየመደረጃ ፍቤት ይከፍታሉ ፍቤቱም የአፍባለእዳዎች በውሳኔው መሰረት እንዲፈጽሙ ያዛል የፍርድ ባለመብቶች የአሁን አመልካቾች ከፍባለአዳዎች ጋር ሰኔ ቀንዓም በአፈጻጸም ስምምነት አድርገናል በዚሁ ስምምነት መሰረት ፍርዱ እንዲፈጸም ስምምነቱን ፍቤቱ አጽድቆ የፍቤት ማህተም አርፎበት እንዲሰጠን ሲሉ ያመለክታሉ የፍባለአእዳዎችም ተስማምተዋል የፌየመደረጃ ፍቤት በመቁ አከራክሮ ሐምሌ ቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠው ትእዛዝ የቀረበው አቤቱታ በተመለከተ ፍቤት የተሰጠ ፍርድ ውሳኔ ያስፈጽማል የተሰጠው ውሳኔ ብር እንዲከፍል ነው የቀረበው ስምምነት ደግሞ ቤት ለማስረከብ የተዋዋሉ መሆኑን ያሳያል እንዲፈጸም ከቀረበው ፍርድ የተለየ ነው በፍብሥሥሕቁ መሰረት ተስማምተው ፈጽመው ከቀረቡ ተቀብሉ ትእዛዝ ይሰጣል ይሁንና እንደዋና ክስ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ውል ተመዝግቦ ውሳኔ መስጠት ግን የሚቻል ባለመሆኑ አልተቀበልነውም ሲል አዚል የአሁን አመልካቾች ለፌከፍፍቤት ይግባኝ አቅርበው ከፍፍቤት በመቁጥር ታህሳስ ቀን ዓም በዋለው ችሎት የስር ፍቤት የሰጠው ትእዛዝ ስህተት የተገኘበት አይደለም ሲል በፍብሥሥሕቁ መሰረት ይግባኙን ሰርዞታል የአሁን አመልካች ይህን ትአዛዝ ቅር በመሰኘት ቀርበዋል መዝገቡ ተመርምሮ የስር ፍቤት ግራቀኙ ስለፍርዱ አፈጻጸም ከፍርድ ውጪም ቢሆን የተስማሙበትን ውል በተመለከተ ተቀብሎ አልመዘግብም ያለበትን አግባብ ከፍብሥሥሕቁ እና እንዲሁም ከፍብሕቁ ድንጋጌዎች አንጻር ተገቢነቱን ለማጣራት ሲባል ቀርቧል መልስና የመልስ መልስም ተሰጥቶበታል ተጠሪዎች ሰኔ ቀን ዓም በተጻፈ መልስ የፍባለእዳዎች ከፍባለመብቶች ጋር ተስማምተን ስምምነቱን ለፍቤት አቅርበን እያለ በተጠሪነት መጠራታችን ተገቢ ባመሆኑ በነጻ እንሰናበት ሲል ተከራክረዋል የአሁን አመልካቾችም ሐምሌ ቀን ዓም በተጻፈ መልስ አቤቱታቸውን በማጠናከር ተከራክረዋል በዚሁ መሰረት ከተያዘው ጭብጥ አኳያ መዝገቡን እንደመረመርነው የአሁን አመልካች ግንቦት ቀን ዓም በተሰጠው ውሳኔ መሰረት እንዲፈጸምላቸው ያቀረቡት የአፈጻጸም ክስ ብር እንዲከፈላቸው ነው ፍቤት በፍብሥሥሕቁ መሰረት ተዋዋዮቹ በእርቅ መጨረሳቸውን ገልጸው እንዲጸድቅላቸውና ከመዝገቡ ጋር ተያይዞ በእርቁ መሰረት እንዲፈጸም ትእዛዝ እንዲሰጥላቸው የጠየቁት ፍርዱ የባለአዳ የአሁን ተጠሪ ቤት ላይ እንዲፈጸም ነው የፍብሥሥሕቁ ተከራካሪዎቹ ነገሩን በእርቅ ለመጨረስ ለፍቤቱ ሲያቀርቡ የእርቁ ስምምነት ሕግንና ሞራልን የማይቃረን መሆኑን ፍቤቱ ስረዳው እርቁን ተቀብሎ በማጽደቅ ከመዝገቡ ጋር ማያያዝ አንደሚገባው ይደነግጋል የአሁን አመልካችና የተጠሪ የእርቅ ስምምነት በገንዘብ እንዲከፈል የተወሰነን ውሳኔ የአሁን ተጠሪን ቤት ለአመልካች ለማስተላለፍ ለመፈጸም የተደረገ ስምምነት ነው ለአሁን አመልካች የሚፈጸም ቤት የእርቅ ስምነነቱ ህጋዊነት የማረጋገጥ ጉዳይ በተመለከተ ሊነሳበት የሚችል ክርክር ጋር በተያያዘ እራሱን የቻለ ማጣራት የሚፈልግና ውሳኔ የሚያስፈልገው ጉዳይ በመሆኑ ፍቤት በተዋዋዮች መፃል የተደረገ ውል በፍብሕአንቀጽ እንደሚደነግገው ውሎች ባቋቋማቸው ሰዎች ላይ ሕግ በመሆናቸው ብቻ ህጋዊነታቸው ሳይረጋገጥ የፍብሥሥሕቁ በሚደነግገው አንጻር የእርቅ ስምምነቱን ተቀብሎ በአፈጻጸም መዝገብ ላይ የሚያጸድቅበት አግባብ የለም ለአፈጻጸም ተብሎ የተደነገው ስርዓት የፍብሥሥሕቁ በሚደነግገው መሰረት አመልካችና ተጠሪዎች ከፍቤት ውጭ በተደረገ ስምምነት በውሳኔው መሰረት ለፍባለመብቱ የተከፈለ መሆኑን ለፍቤቱ ካሳወቁት ፍቤቱ ስምምነቱን ተቀብሎ ትእዛዝ የሚሰጥበት አካፄድ ተገቢነት ያለው ነው በመሆኑም የስር ፍቤት ይህንኑ በማተት የሰጠው ትአዛዝ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ አላገኘነውም ውሳኔ የፌከፍፍቤት በመቁ ታህሳስ ቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠው ትእዛዝ የፌየመደረጃ ፍቤት በመቁ ሐምሌ ቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠው ትእዛዝ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ጸንቷል በዚህ መዝገብ ወጪና ኪሳራ ተቻቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቶ ወደ መቤት ተመልሷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት መይ የሰመቁጥር የካቲት ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ተኽሊት ይመሰል አንዳሻው አዳነ ቀንዓ ቂጣታ አመልካች አቶ ገመድህን ወሚካኤል ጠበቃ አብይ ጌታቸው ቀረቡ ተጠሪዎች አቶ ግርማይ ፍትዊ ጠበቃ ወርቅነሽ መንግስቱ ቀረቡ የቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ ፅቤት ነፈጅ ሙሴ ዳዊት ቀረቡ የቦሌ ክፍለ ከተማ አስተዳደር አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ፅቤት ዐቃቤ ሕግ ታደሰ አንዳርጌ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የውጭ አገር ዜጋ በመሆናቸው ተከራክረው በለቱ አንደኛ ተጠሪ ለሚደርስባቸው ኪሳራ ዋስትና የሚሆን ብር አምስት ሺ አምስት መቶ ብር እንዲያስይዙ የተሰጠውን ትዕዛዝ አልፈፀመም በሚል የስር ፍርድ ቤት አመልካች በተከሳሾች ላይ ያቀረበውን ክስና መዝገብ መዝጋቱ የሕግ መሰረት ያለው ነው ወይስ አይደለም። ከዚህም ሌላ ማናቸውም ፍርድ ቤት ክርክሩን በሚሰማበት ጊዜ በመጀመሪያ በሚቀርብ መቃወሚያ ላይ ተገቢ መስሎ የታየውን ብይን ሲሰጥ ከስረ ነገሩ ፍርድ በፊት ይግባኝ የሰበር አቤቱታ ሊቀርብ እንደማይችል ስለሆነም ለክርክሩ የመጨረሻ የፍርድ ውሳኔ ከተሰጠ በኋላ በመቃወሚያው ላይ በተሰጠው ብይን ያለውን ቅሬታ ጨምሮ ከስረ ነገሩ ጋር ይግባኝ የሰበር አቤቱታ ለማቅረብ እንደሚቻል በፍብሥሥህቁ ስር ተደንግጓል ቅሬታ የቀረበበት ብይን ይዘትና ተገቢነት ያላቸው የህጉ ድንጋጌዎች ከላይ የተመለከተው በመሆኑ አመልካች በተሰጠው ብይን ላይ ቅሬታ ካለውም በስረነገሩ ጉዳይ ላይ የመጨረሻ ፍርድ ከተሰጠ በኋላ ይህንን ቅሬታም ጨምሮ በአንድ ላይ በማጠቃለል ያቀርባል አንጂ ክርክሩ አንዲቀጥል በተደረገበት ሁኔታ በብይኑ ላይ የሰበር አቤቱታ ማቅረቡ ህጉን መሠረት ያደረገ ሆኖ አላገኘነውም በመሆኑም ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ አመልካች ጉዳዩ የመጨረሻ ውሣኔ ሳያገኝ ለሰበር ችሎት ያቀረበውን አቤቱታ ለማስተናገድ የሚቻልበት የህግ መሠረት የሌለ በመሆኑ አቤቱታውን አልተቀበልነውም በትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በማዕከላዊ ዞን ማዕከላዊ ፍርድ ቤት የአብይ አዲ ምድብ ችሎት በመቁ ግንቦት ቀን ዓም ባሳለፈው ብይን ላይ ከስረ ነገሩ ፍርድ በፊት የሰበር አቤቱታ ሊቀርብበት የሚቻል አይደለም ብለናል በዚህ መዝገብ በ ዓም ተሰጥቶ የነበረው የአፈፃፀም ዕግድ ትዕዛዝ ተነስቷል ይፃፍ ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የማ ቤተሰብ የሰመቁ ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገስላሴ ሙስጠፋ አህመድ ተፈሪ ገብሩ ሸምሱ ሲርጋጋ ፈይሳ ወርቁ አመልካች ወሮ ጠጅቱ ኡርጋ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ገመዳ ሬባ አልቀረቡም መዝገቡን መርምረን ተከታዩን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የባልና ሚስት ንብረት ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የጀመረው በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ሜታ ሮቢ ወፍቤት ነው አመልካች በዚህ ወረዳ ፍቤት ባለቤታቸው በነበሩት አቶ አሰፋ ገመዳ ላይ ክስ የመሰረቱት ኤዴ ከተባለ አከባቢ የሚገኝ ሁለት የበሬ መዋያ መሬት አና ሰምንተኛ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ግማሸ የበሬ መዋያ ይዞታ መሬታችንን እኩል አእንደንካፈል ይወሰንልኝ የሚል ሲሆን ተከሳሽ በበኩላቸው የተጠቀሰው ይዞታ መሬት የጋራ ይዞታችን አይደለም ሊካፈል አይገባም ብለዋል የአሁነ ተጠሪ ወደ ክርክሩ ጣልቃ ገብተው ግራ ቀኙ የሚከረከሩበት መሬት የግል ይዞታዬ ነው በስሜ ተለከቶ የሚገኝ እና በስሜ የምግብርበት ነው ከሳሽና ተከሳሽ በዚህ መሬት ላይ አንዳችም መብት የላቸውም ብለው ተከራካረዋል ከሳሽ የአሁኑ አመልካች በበኩላቸው ለክርክር ምክንያት የሆነውን መሬት በ ዓም ከተከሳሽ ጋር ስንጋባ የተከሳሽ አባት የሆኑት ጣልቃ ገብ ሰጥተውን በጋብቻ ውላችን ላይም ተጠቅሶ ከ ዓም ጀምሮ በይዞታችን ስር ሆኖ ስንጠቀምበት ቆይተናል ሰሞንኛ ተብሎ ከሚታወቀው አካባቢ ባለን ይዞታ ላይ ቤት ያለን ሲሆን በመቁ እና በሆኑ መዝገቦች በዚህ ቤት ውስጥ ሆፔ ልጆችን እንደሳደግ ፍቤት አዞልኛል የጣልቃ ገብ አቤቱታ ውድቅ ይደረግልኝ ብለው ተከራከረዋል ፍቤቱ የግራ ቀኙ ምስክሮችን ሰምቶ ክርክራቸው ከቀረበው ማስረጃ ጋር በማገናዘብ መርምሮ ለክርክር ምክንያት የሆነው መሬት በጋብቻ ውሉ ላይ የተመዘገበ እና ከሳሽና ተከሳሽ ይዘውት ሲጠቀሙበት የቆዩ በመሆነ ጣልቃ ገብ የመሬቱ ይዞታ በስማቸው የሚገኝና ግብር በስማቸው የሚገብርብት ቢሆንም ከሳሽና ተከሳሽ ይዘው የሚጠቀሙበትን መሬት ጣልቃ ገብ መጠየቅ አይችሉም ለክርክር ምክንያት የሆነውን መሬት ከሳሽና ተከሳሽ እኩል ይካፈሉ በማለት ወስኗል ጣልቃ ገብ የአሁኑ ተጠሪ በዚህ ውሳኔ ላይ ቅሬታቸውን ለምዕራብ ሸዋ ዞን ከፍፍቤት አቅርበዋል ፍቤቱ ግራ ቀኙን አከራክሮ ለክርክር ምክንያት የሆነውን መሬት የስር ከሳሽና ተከሳሽ ሲጋቡ ይባይ የስር ጣልቃ ገብ የሰጠው መሆኑን የስር ከሳሽ ምስክሮች ያስረዳ ቢሆንም መሬት የሚሰጠው በቃል ሳይሆን በጽሁፍ ማስረጃ ሆኖ ስልጣን ባለው አካል መመዝገብ አንዳለበት ከገጠር መሬት አዋጅና ከፍብህቁ መረዳት ይቻላል መሬቱ የጣልቃ ገብ መሆኑ ተረጋግጧል ለይግባኝ መልስ ሰጭ ከባለቤታቸው ጋር በህጋዊ መንገድ የተሰጠ ስለመሆኑ ሳይረጋገጥ የጋብቻ ውሉም ለወደፊቱ ከአባታችን ላይ የምናገኛው መሬት የሚል በመሆኑ እአና ከዚያ ወዲህም የተደረገ ስጦታ የሌለ በመሆኑ ክርክር ያስነሳው መሬት የይግባኝ ባይ የስር ጣልቃ ገብ ይዞታ ነው በማለት የስር ፍቤትን ውሳኔ በመሻር ወስኗል የአሁኑ አመልካች በዚህ ውሳኔ ላይ ቅሬታቸውን ለኦሮሚያ ክልል ጠፍቤት በይግባኝ አቅርበው ፍቤቱ ግራ ቀኙን አከራክሮ በሰጠው ውሳኔ ክርክር ያስነሳውን መሬት ይባይ ከስር ተከሳሽ ጋር በሚጋቡበት ጊዜ በጋብቻ ውላቸው ላይ የተገለጸ አና ከዚያ ወዲህ ይባይ ከባለቤታቸው ጋር እየተጠቀሙበት የቆዩ መሆኑ ተመስከሯል የቀበሌው አስተዳደር ለወረዳ ፍቤት በጻፈው ሪፖርት ላይም መሬቱን ተጋቢዎቹ በጋራ ሲጠቀሙበት የቆዩ መሆኑን ገልዷጺል የመሬት እና አካባቢ ጥበቃ ጽቤት ለወፍቤት በጻፈው ደብዳቤ መሬቱ በመልስ ሰጭ በስር ጣልቃ ገብ ስም የተለካ መሆኑን ነገር ግን እየተጠቀሙበት ያሉት ተጋቢዎቹ መሆናቸውን ገልዷልፎ መሬቱ በጋብቻ ውል ላይ የተጠቀሰ መሆኑን ግራ ቀኙ አልተካካዱም ከዚያ ወዲህም ተጋቢዎቹ ሲጠቀሙበት የቆዩ መሆኑ በማስረጃ ተረጋግጧል መሰጭ በስሙ በመመዝገቡ ብቻ እስካሁን ያልተጠቀሙበትን መሬት በስሜ ተለክቷል በማለት ያቀረቡት መከራከሪያ ተቀባይነት የለውም ቤት የሰሩበትን መሬት ይባይ ቀደም ሲል እንደኖርበት በፍቤት ተውስኖልኛል ብለው ያቀረቡትን መከራካሪያ መሰጭ አላስተባበሉም ክርክር ያስናሳውን መሬት ይባይ ከባለቤታቸው ጋር ሊካፈሉ ይገባል በማለት የከፍፍቤቱን ውሳኔ በመሻር ወስኗል የአሁኑ ተጠሪ በዚህ ውሳኔ ላይ ያላቸውን ቅሬታ ለማስረም ለኦሮሚያ ክልል ጠፍቤት ሰበር ችሎት አቤቱታ አቅርበዋል ሰበር ችሎቱም የግራ ቀኙን ክርክር እና የስር ፍቤቶችን ውሳኔ በማገናዘብ መርምሮ ለክርክሩ ምክንያት የሆነውን መሬት ተጠሪዋ ከባለቤቷ አባት ከአመልካች ያገኙትና ለ ዓመት ሲጠቀሙበት የቆዩ መሆኑ በምስክሮች ተረጋግጧል ይሁን እንጂ የገጠር መሬት አጠቃቀም ደንብ እና ፍብህቁ መሰረት የገጠር መሬት ስጦታ በጽሁፍ መሆንና መመዝገበ አለበት ተጠሪ መሬቱን በጋብቻ ወቅት በስጦታ ያገኙ ስለመሆኑ አግባብነት ያለው ማስረጃ አቅርበው ያላረጋገጡ በመሆኑ ክርክር ያስነሳው መሬት የአመልካች የስር ጣገብ ይዞታ ነው በማለት ወረዳ እና የጠቅላይ ፍቤት ይሰሚ ችሎት ውሳኔን በመሻር ወስኗል አመልካች በዚህ ውሳኔ ላይ ያላቸውን ቅሬታ በመዘርዘር እንዲታረምላቸውን አቤቱታ አቅርበዋል አቤቱታው ተመርምሮ አመልካች አከራካሪውን ጥማድ እርሻ መሬት ከ ዓም ጀምሮ ከስር ተከሳሽ ጋር እስከተፋቱበት ጊዜ ዓም ድረስ በጋራ ሲጠቀሙ መቆየታቸው ተረጋግጦ እያለ መሬቱን ልትካፈል አይገባም ተብሎ ጥያቄዋ በክልሉ ሰበር ችሎት ተቀባይነት የማጣቱን አግባብነት ለመመርመር ተጠሪ መልስ እንዲሰጡበት ተደርጓል ግራ ቀኙ በጽሁፍ ክርክራቸውን አቅርበዋል የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታ መነሻ ከሆነው የስር ፍቤት ውሳኔ ጋር በማገናዘብ አቤቱታው እንዲመረመር ከተያዝው ጭብጥ አንጻር የስር ፍቤት ውሳኔ ላይ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የተፈጸመ መሆን አለመሆኑን መርምረናል እንደመረመርነውም ክርክር ያስነሳውን መሬት አመልካች የስር ተከሳሽ ከነበሩበት ባለቤታቸው ጋር በ ዓም ሲጋቡ የባለቤታቸው አባት የሆኑት ተጠሪ ሰጥተዋቸው በጋብቻ ውላቸው ላይም ተጠቅሶ ጋብቻ ከመሰረቱበት ከ ዓም ጀምሮ ጋብቻው በፍቺ እስከፈረሰበት ዓም ድረስ ተጋቢዎቹ በጋራ ሲጠቀሙበት የነበረ መሆኑ ፍሬ ነገርን ለማጣራት እና ማስረጃ ለመመዘን በህግ ስልጣን በተሰጣቸው የስር ፍቤቶች ውሳኔ ላይ ተረጋግጧል ክርክር ያስነሳው መሬት ተመዝግቦ የሚገኘው እና ግብር የሚከፈልበት በተጠሪው ስም ቢሆንም ይህን መሬት ለአመልካቹ እና ለባለቤታቸው ሰጡ ከተባለበት ከ ዓም ጀምሮ እስከ ዓም ድረስ ተጠሪ ተጠቅመውበት የማያውቁ መሆኑና ሲጠቀሙበት የቆዩት አመልካች ከባለቤታቸው የስር ተከሳሽ ጋር መሆኑ በስር ፍቤቶች ተረጋግጧል ማንኛውም አርሶአደር በመሬት ይዞታው የመጠቀም መብቱን በዚያ መሬት ገቢ ለሚተዳደሩ ወይም ሌላ ገቢ ለሌላቸው የቤተሰብ አባላት ወይም መሬት ለሌላቸው ልጆቹ በስጦታ ማስተላለፍ እንደሚችል በኦሮሚያ የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ላይ ተመልክቷል በተያዘው ጉዳይ በጽሁፍ የተደረጉ የስጦታ ውል ባይኖርም ለክርክር ምክንያት የሆነውን መሬት በተጠሪ ስም ተመዝግቦ ያለ መሆኑን ነገር ግን እየተጠቀሙበት ያሉት አመልካች እና ባለቤታቸው መሆኑን ገልጻ ለሜታ ሮቢ ወፍቤት መልስ የሰጠ ሲሆን የቀበሌው አስተዳደርም ለስር ፍቤት በጻፈው ደብዳቤ ለክርክር ምክንያት በሆነው መሬት አመልካች ከባለቤታቸው ጋር ሲጠቀሙበት የቆዩ መሆኑን ገልዷል ስር ፍቤት ቀርበው የተሰሙ የአመልካች ምስክሮችም መሬቱን ተጠሪ ሰጥተዋቸው አመልካችና ባለቤታቸው ሲጠቀሙበት የቆዩ መሆኑን አስረድተዋል ተጠሪ ለከርክር ምክንያት በሆነው መሬት ላይ የነበራቸውን የመጠቀም መብት ልጃቸው የሆነው የአመልካች ባለቤት ከአመልካች ጋር ጋብቻ ሲፈጽሙ በዚህ መሬት እንዲተዳደሩ በአባትነታቸው አስልፈው ሰጥተው ከ ዓም ጀምሮ አመልካች ከባለቤታቸው ጋር በፍቺ ውሳኔ አእስከተለያዩበት ዓም ድረስ ሲጠቀሙበት የቆዩ በመሆኑ በመሬቱ የነበራቸውን የተጠቃሚነት መብት ካስተላለፉ በኋላ መሬቱ ተመዝግቦ የሚገኘው እና ግብርም የሚከፈለው በተጠሪው ስም ብቻ በመሆኑ መሬቱ ለተጠሪ ሊመለስላቸው ይገባል ማለት የሚቻል አይደለም ለክርክር ምክንያት የሆነውን መሬት እንደቤተሰብ በእኔ ስር ሆነው አመልካች ባለቤቷ ተጠቀሙ እንጂ በግላቸው ስር ሆኖ አንድም ቀን አልተጠቀሙበትም በማለት ተጠሪ ለዚህ ችሎት ባቀረቡት መልስ የተጠቀሱ ቢሆንም ይህን ስር ፍቤት በነበረው ክርከራቸው አላስረዳም በስር ፍቤቶች ውሳኔ ላይ የተረጋገጠው መሬቱን ተጠሪ ለአመልካች ከሰጡ በኃላ ሲጠቀሙበት የቆዩት አመልካች አና ባለቤታቸው መሆናቸውን ነው በገጠር መሬት ላይ የሚኖረው መብት የመጠቀም መብት ሲሆን ተጠሪ ይህን መብታቸውን ለአመልካችና ባለቤታቸው አሳልፈው ሰጥተው ለረጀም ጊዜ በዚህ መሬት ላይ ተጠቃሚነታቸው በተቋረጠበት ሁኔታ የምዕራብ ሸዋ ዞን ከፍፍቤት እና የኦሮሚያ ክልል ጠፍቤት ሰበር ችሎት በጽሁፍ የተደረገ ስጦታ ውል አለመኖሩን ብቻ መሰረት በማድረግ በክርክሩ ከተረጋገጠው ፍሬ ነገር ውጪ የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ሆነ በመገኘቱ የሚከተለው ውሳኔ ተሰጥቷል ውሳኔ የኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ከፍፍቤት በመቁ በቀን ዓም በዋለ ችሎት የሰጠው ውሳኔ እና የኦሮሚያ ጠፍቤት ሰበር ችሎት በመቁ በቀን ዓም በዋለ ችሎት የሰጠው ውሳኔ በፍብስስህቁ መሰረት ተሽራል በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ሜታ ሮቤ ወፍቤት በመቁ በቀን ዓም በዋለ ችሎት የሰጠው ውሳኔ እና የኦሮሚያ ክልል ጠፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሉት በመቁ በቀን ዓም በዋለ ችሎት የሰጠው ውሳኔ በፍብስስቁ መሰረት ጸንቷል ለክርክሩ ምክንያት የሆነው መሬት የአመልካች እና ባለቤታቸው የነበሩተ የስር ተከሳሽ የጋራ ይዘት ነው ብለናል ግራ ቀኙ በዚህ ችሎት ላደረጉት ክርክር ያወጡትን ወጪ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ዕልባት ያገኘ በመሆኑ ወደ መቤት ይመለሰ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ ታህሳስ ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገስላሴ ሙስጠፋ አህመድ ተፈሪ ገብሩ ሸምሱ ሲርጋጋ አብርፃ መሰለ አመልካች ወሮ ጌጤ አጅጉ ቀርበዋል ተጠሪአቶ ብርፃኑ ተሰማ ቀርቧል መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የባልና ሚስት አፈፃፀም የሚመለከት ነው ክርክሩ የተጀመረው በሌሙና ቢልቢሎ ወረዳ ፍርድ ቤት ተጠሪ ባቀረቡት የአፈፃፀም ክስ ነው የአቤቱታውን ይዘትም ባጭሩ በመቁ በቀን ዓም የነበረው ጋብቻ ሲፈርስ ንብረት ክፍፍል በሚመለከት በእርቅ ውል ስምምነት በሽማግሌ የተደረገው እርቅ በፍርድ ቤት ተመዝግቦ ተዘግተዋል በዚሁ መሰረትም አንድ ወፍጮ ቤት አንድ የዘይት መጭመቂያ ቤት እና አንድ ፒፒሻ ሽጉጥ የተጠሪው እንደሆነ ፍርድ ቤት በውሳኔው አረጋግጠዋል ከውሳኔ በኃላ ታርቀን በባልና ሚስት ሆነን ስንኖር የዲገሉና ጢጆ ወረዳ ፍርድ ቤት መቁ በቀን ዓም እና የአርሲ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ በቀን ዓም በመቁ በሆነው መዝገብ ላይ የተሰጠ የንብረት ክፍፍል እንዳይነካ ሲል ተወስነዋል ስለዚህ የወፍጮ ቤት የነበረው አሁን የእንጨት መሰንጠቂያ የሆነው እና የዘይት መጭመቂያ ቤት ስም ይዛወርልኝ ፒፒሻ ሽጉጥ ታስረክበኝ ወይም ግምቱ ብር እንዲከፈለኝ ሲሉ አፈፃፀም መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ አመልካችም በሰጡት መልስ በ ዓም ባልና ሚስት መሆናችን የማይካድ እውነት ነው ትዳር ሲፈርስ ለኔ የተሰጠኝ የያዝኩት እንጂ የተጠሪ አይደለም ያልተወሰነበት የሚፈፅምበት ነገር የለም በእጄ የሌለውን ነገር ለመፈፀም አልገደድም ጋብቻ ከፈረሰ የሰራሁት በስሜ ካርታ አውጥቼ የሚሰራበት ነው በማለት መልሳቸውን አቅርበዋል የስር ፍርድ ቤትም የግራቀኙን ማስረጃ በመመዘን በውላቸው መሰረት መፈፀም አለበት በማለት የዘይት መጨመቂያና የወፍጮ ቤት የነበረ ወደ እንጨት መሰንጠቂያ የተቀየረው ወደ ተጠሪ ስም አንዲዛወር እና ሽጉጥ እንዲያስረክቡ ትእዛዝ ሰጥተዋል በዚሁ ትአዛዝ ላይ ከአሁኑ አመልካች ይግባኝ የቀረበለት የአርሲ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትም በሽጉጥ የተሰጠው ትእዛዝ በማሻሻል በሌሎቹ ንብረቶች ላይ የስር ፍርድ ቤት በማፅናት ትእዛዝ ሰጥተዋል በመቀጠል ለኦሮሚያ ጠፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ቅሬታ በአመልካች በመቅረቡ የግራ ቀኙ ክርክር ከሰማ በኃላ የዘይት መጭመቂያ በተመለከተ የተሰጠው ትእዛዝ በማፅናት ወፍጮ ቤት የነበረው ወደ እንጨት መሰንጠቂያ ቤቱ የተጠሪ ነው ነገር ግን ወደ እንጨት ድርጅት ሲቀየር ማሽኖቹና መሳሪያዎቹ የተገዙት እንደ ባልና ሚስት በአንድ ቤት በሚኖርበት ጊዜ ስለሆነ ማሽኖቹና ፅቃዎቹ በባለሙያ ተገምቶ ግምቱ ወይም በጨረታ በመሸጥ እኩል እንዲካፈሉ በማለት በመሻሻል ውሳኔ ሰጥተዋል የሰበር አቤቱታ የቀረበለት የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት የተፈፀመ መሰረታዊ የሕግ ስሕተት የለበትም ሲል አቤቱታው ሳይቀበለው በትእዛዝ ዘግቶታል የሰበር አቤቱታ የቀረበውም የስር ፍርድ ቤቶች በጉዳዩ ላይ የሰጡት ዳኝነት መሰረታዊ የሕግ ስሕተት የተፈጸመበት ስለሆነ ሊታረም ይገባል በማለት ነው አቤቱታው በሰበር ችሉት አንዲታይ የተያዘው ጭብጥ የእንጨት ድርጅት የተቋቋመው ወፍጮ ቤት የነበረው በዓም በስምምነት ከተካፈሉ በኃላ እንደገና እንደባልና ሚስት አብረው ሲኖሩ መሆኑ ባልተካደበት በተደረገው የንብረት ከፍፍል ስምምነት መሰረት ቤቱ የተጠሪ ነው ተብሏል በሚል መነሻ አመልካች በአፈፃፀም መዝገብ ላይ ለተጠሪ እንድትለቅ የተሰጠው ትእዛዝ ህጋዊ የክርክር አካሄድና አመራርን የተከተለ መሆን አለመሆኑን ለመመርመር ነው አቤቱታው ተመርምሮ ለሰበር ችሎቱ ሊታይ የሚገባ ነው ተብሎ በመታዘዙ ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው መልሳቸውን ሰጥተዋል አመልካችም የመልስ መልስ አቅርበዋል የጉዳዩ አመጣጥ ባጭሩ ከላይ እንደተገለፀው ሲሆን በዚህ መሰረትም በጭብጥነት በተያዘው ነጥብ ከግራ ቀኝ ወገኖች ክርክር አቤቱታ ከቀረበበት ውሳኔ አና ከሕጉ ጋር አገናዝበን መርምረናል ጉዳዩ የአፈፃፀም ከስ ስለሆነ በዋናው ጉዳይ የተሰጠው ውሳኔ መሰረት እንዲፈፀም መደረግ አለበት በግራ ቀኙ የተማመነበት ጉዳይ በመሐከላቸው የነበረው ጋብቻ በፍቺ ሲፈርስ የንብረት ክፍፍል በስምምነት በማድረግ በፍርድ ቤት ተቀባይነት አግኝቶ የፀደቀ ነው ከፍቺ በኃላም እንደባልና ሚስት አብረው እየኖሩ እንደነበር በስር ፍርድ ቤቶች ያረጋገጡት ፍሬ ነገር ነው በዓም የአሁኑ ተጠሪ የፍቺ ክስ ለፍርድ ቤት አቅርበው ነገር ግን ጋብቻ የለም ግንኙታቸው እንደ ባልና ሚስት አብረው እንደሚኖሩ ሰዎች የሚባል ነው በዚህ ጊዜ አብረው ያፈሩት ንብረት የጋራ እንዲሆንና በ ዓም የተደረገው ክፍፍል የተጠበቀ መሆኑን ውሳኔ ተሰጥተዋል ውሳኔው ይህ ከሆነ አፈፃፀሙን የዘይት መጭመቂያና የወፍጮ ቤት ለተጠሪ የደረሰው መሆኑን አመልካችም የራስዋ ድርሻ እንደያዘች ከስር መዝገብ መገንዘብ ይቻላል ከፍቺ በኃላ አብረው መኖር ከጀመሩ ያፈሩት ንብረት መኖር አለመኖሩን ለማጣራትና ማስረጃ የመመዘን ስልጣን ባለቸው የስር ፍርድ ቤቶች ያረጋገጡት ወፍጮ ቤት የነበረው ወደ የእንጨት ድርጅት ሲቀየር የተለያዩ ማሽኖችና ዕቃዎች አብረው ያፈሯቸው እንደሆነ ነው በዚህ መሰረትም አብረው ያፈሩት ማሽኖችና አቃዎች እኩል አንዲካፈሉ ቤቱ ደግሞ ለተጠሪ እንዲሆን በማለት የተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስሕተት ያለበት ሆኖ አልተገኘም በዚሁ መሰረትም የሚከተለውን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ የኦሮሚያ ጠ ፍ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁ በቀን ዓም የስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ በማሻሻል ሰጠው ውሳኔ እና የኦሮሚያ ጠፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ በቀን ዓም የሰጠው ትእዛዝ በፍብስስሕቁ መሰረት አጽንተናል በዚህ ችሎት ተሰጥቶ የነበረው የአግድ ትእዛዝ ተነሰተዋል ለሚመለከተው አካል ይተላለፍ በዚህ ችሎት ለተደረገው ወጭና ኪሳራ የግራ ቀኙ ወገኖች የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገብ ተዘግተዋል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት መይ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞችአልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ተኽሊት ይመሰል አንዳሻው አዳነ ቀነዓ ቂጣታ አመልካች ወሮ አልማዝ ለሼ ጠበቃ ኤርሚያስ ደስታ ቀረቡ ተጠሪ አቶ በቀለ በላቸው ወኪል ትርፍነሽ በቀለ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ ጋብቻ ፈርሷል ሊባል የሚችልበትን አግባብ የሚመለከት ነውነዳዩ የተጀመረው በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የደብረብርፃን ወረዳ ፍርድ ቤት ሲሆን ክሱን ያቀረቡት የአሁኑ አመልካች ናቸው የክሱ ይዘትም ከአሁኑ ተጠሪ ጋር በአገር ባህል የጋብቻ አፈጻጸም ስርዓት ጋብቻ ፈጽመው ለአርባ አመታት ያህል አብረው መኖራቸውን ይሁን እንጂ ከመስከረም ዓም ጀምሮ ሊስማሙ ባለመቻላቸው በመካከላቸው ሰላም እንደሌለ ገልፅው ጋብቻው ፈርሶ የጋራ ንብረት እንዲካፈሉ ይወሰን ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ ተጠሪ ለክሱ በሰጡት መልስም ከአመልካች ጋር ባልና ሚስት የነበሩ መሆኑን ሳይክዱ አመልካች ከአስራ ዘጠኝ አመታት በፊት ቤቱን ጥለው መሄዳቸውንና ተለያይተው የሚኖሩ መሆኑን ጠቅሰው ክሱ በይርጋ ሊታገድ ይገባል በማለት የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ያስቀደሙ ሲሆን በፍሬ ነገር ረገድ ደግሞ ከአመልካች ጋር ያፈሩት የጋራ ንብረት የሌለ መሆኑን ዘርዝረው ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲሉ ተከራክረዋል የግራ ቀኙ ክርክር በዚህ መልኩ የቀረበለት የሥር ፍቤትም ጉዳዩን መርምሮ በአመልካች እና በተጠሪ መካከል የነበረው ጋብቻ ከአስር አመታት በፊት ፈርሷል የሚል ድምዳሜ ደርሶ የአመልካች ክሱ በይርጋ የታገደ ነው በማለት ውድቅ አድርጎታል በዚህ ብይን የአሁኗ አመልካች ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለሰሜን ሸዋ አስተዳደር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቢያቀርቡም ተቀባይነት አላገኙም ከዚህም በኋላ አመልካች የሰበር አቤቱታቸውን ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሉት አቅርበውም በጉዳዩ ላይ በተሠጠው ብይን መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የለም ተብሎ መዝገቡ ተዘግቶባቸዋል የአሁኑ የሰበር አቤቱታው የቀረበው ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ሲሆን ይህ ችሎት የቀረበውን አቤቱታ መርምሮ ተጠሪን በመጥራት ግራ ቀኙን በጽሑፍ አከራክሯልእንዲሁም የወረዳው ፍርድ ቤት ዋና መዝገብ እንዲመጣ አድርጓል በአጠቃላይ የክርክሩ ይዘት ከላይ የተመለከተው ሲሆን ምላሽ ማግኘት የሚገባው የጉዳዩ ጭብጥ በተጠሪና በአመልካች መካከል ጋብቻ በሁኔታ ፈርሷል ተብሉ በበታች ፍርድ ቤቶች መወሰኑ ተገቢነት አለውን። የዋጋ ጭማሪ አስመልክቶ ተጠሪ ስምምነት አልሰጠም የሚልውን አግበብነቱን ለመመርመር ተጠሪ መልስ እንዲሰጥ ተደርጓል የተጠሪ ጠበቃ በስር ፍርድ ቤት የተሰጠው ውሳኔ የህግ ስህተት የለውም በአግባቡ ነው በማለት ተከረክሯል የጉዳዩ አመጠጥና የግራ ቀኙ ክርክር ከላይ የተገለፀ ሲሆን እኛም ከተያዘው ጭብጥ አንፃር ከህጉ ጋር አገናዝበናል ከመዝገቡ መገንዘብ እንደተቻለው በአመልካች እና በተጠሪ መካከል የተነሳው ክርክር መሠረቱ መጋቢት ቀን ዓም የተደረገ ውል ነው በዚህ የሽያጭ ውል ላይ የ ኩንታል ስሚንቶ ዋጋ ተጠሪ ብር መክፈሉም ተረጋግጧል የስሚንቶ ርክክብ አፈፃፀም በተለያየ መጠን በተለያዩ ጊዜያት የተፈፀመ ሲሆን በጥቅሉ ከ ወራት ያላነሰ ጊዜ ወስዷል በአመልካች አና በተጠሪ መካከል በተደረገ ውል ክፍያ የተፈፀመበት ደርሰኝ ሰነድ የእጅ በአጅ ሽያጭ የሚል ሲሆን በፍብሕጉ አንቀጽ በሚደነግገው አግባብ ይህ ውል የአጅ በእጅ ሽያጭ ውል ይሰኛል ወይ የሚለው ነጥብ ምለሽ የሚያሸው ሆኖ አግኝተናል ምክንያቱም የከፍተኛ ፍርድ ቤት ለውሳኔው መሠረት ያደረገው ይህንኑ ድንጋጌ በመሆኑ ነው የፍብሕ አንቀጽ በውሉ የተነገረ ተቃራኒ ነገር ከሌላ በቀር የተሸጠውን ማስረከብ ከዋጋው መከፈል ጋር በአንድ ጊዜ መሆን አለበት በማለት ይገልፃል ከዚህ ድንጋጌ መንፈስ መረዳት የሚቻለው የዋጋ ክፍያ እና የተሸጠው ነገር ርክክብ በአንድ ጊዜ የተፈፀመ እንደሆነ በእርግጥም የእጅ በአጅ ሽያጭ ተደርጓል ለማለት የሚቻል መሆኑን ነው ወደ ተያዘው ጉዳይ ስንመለስ ተጠሪ የ ኩንታል ሲሚንቶ ዋጋ ውሉ ሲፈፀም የከፈለ ቢሆንም እቃውን የተረከበው ግን በተለያየ መጠን በተለየየ ጊዜና ዋጋ ልክ ስለመሆኑ በስር ፍርድ ቤት ከተረጋገጠው ፍሬ ነገር መገንዘብ ይቻላል ይህ ከሆነ ደግሞ አንደ ሕጉ ህሳቤ የእጅ በእጅ ሽያጭ ነው ብሎ ለመደምደም የሚቻል ሆኖ አላገኘንም ከዚህም ባሸገር ተጠሪ ሲሚንቶ የተረከበው ውል ከተደረገ በኃላ ባሉት ስድስት ወራት ውስጥ በተለየየ ጊዜና መጠን ከመሆኑም በተጨማሪ የዋጋ ለውጥ ሊደረግ አንደሚችል አመልከች አስቀድሞ በሰጠው ፕሮፎርማ ላይ ከማስታወቁም አልፎ ስሚንቶ ርክክብ ሲደረግ በየጊዜው የነበረውን የዋጋ ለውጥ ተጠሪ ለወከለው ተረካቢ ማስታወቁን በዚሁ አግባብም የመረካከቢያ ሰነድ ላይ ይፈርም እንደነበር በሰው እና በሰነድ ማስረጃ ማስረዳቱን የሥር ፍርድ ቤት በማስረጃ ያረጋገጠው ፍሬ ነገር ነው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይህንን በማስረጃ የተረጋገጠ ፍሬ ነገር ወደ ጎን በመተው ሽያጩ የእጅ በጅ ሽያጭ ነው በሚል ምክንያት ብቻ አልፎታል ስለሆነም በአመልካች እና በተጠሪ መከከል የተደረገው የስሚንቶ ሽያጭ ውል ስምንት ሺህ ኩንታል ስሚንቶ በአንድ ጊዜ ተጠሪ የተረከበው ካለመሆኑም በላይ አመልካች የዋጋ ጭማሪ ሊደረግ እንደሚችል አስቀድሞ አሰውቆ በዚሁ አግባብ መዋዋላቸው አልፎም አመልካች የዋጋ ጭማሪ ስለማድረጉ በመረካከቢያ ሰነድ እያረገገጠ ተጠሪም ይህንን ሳይቃወም ተረክቦ እያለ አሁን የዋጋ ጭማሪ መደረጉ አግባብ አይደለም የሚልውን ክርክር የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተቀብሉ የሥር ፍርድ ቤት ውሳኔ መሻሩ የሕጉን ይዘት የግራ ቀኙን ውል እና በማስረጃ የተረጋገጠውን ፍሬ ነገር ያላገናዘበ በመሆኑ ውሳኔው መሠረታዊ የህግ ስህታት የተፈፀመበት ሁኖ አግኝተናል ውሳኔ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ጥቅምት ቀን ዓም የሰጠው ፍርድ እና ይህንኑ ፍርድ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በፍብይመቁጥር ታህሳስ ቀን ዓም በማፅናት የሰጠው ትእዛዝ በፍብሥሥሕግ ቁጥር መሠረት ተሸራል የፌዴራል የመደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር በ የሰጠው ፍርድ ፀንቷል ግራ ቀኙ ወጪና ኪሣራ ይቻቻሉ ብለናል የስር ፍርድ ቤት መዝገብ ይመለስ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሩለ የሰመቁ ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገስላሴ ብርፃኑ አመነው ተፈሪ ገብሩ ሸምሱ ሲርጋጋ አብርፃ መሰለ አመልካች የኢትዮጵያ አየር መንገድ አልቀረቡም ተጠሪ አቶ ሀብታሙ ተመስገን ጠበቃ አቶ ሙሉ ገስላሴ መዝገቡን መርምረን ተከታዩን ወስነናል ፍርድ ለሰበር አቤቱታው መነሻ የሆነው ለስልጠና የወጣ ወጪ በውሉ መሰረት ይመለሰልኝ በማለት አመልካች በተጠሪ ላይ ላቀረበው ክስ የተሰጠው ውሳኔ ነው ከመዝገቡ መረዳት እንደሚቻለው በግራ ቀኙ መካከል በቅድሚያ ህዳር ዓም በተደረገ ውል በአመልካች የስልጠና ትቤት ውስጥ የሚሰጠውን የቢ አውሮፕላን አካላት ስልጠና ተጠሪ በመውሰድ ለ ወራት ለማገልገል ይህን ግዴታውን ባይወጣ ግን የስልጠናውን ወጪ ብር ለአመልካች ለመክፈል ተስማምቶ ለ ወራት ቀሪ አገልግሎት ሳይስጥ ስላቋረጠ ብር እንዲመልስ በሌላም በኩል ሀምሌ ቀን ዓም በተደረገ ውል ተጠሪ በአሜሪካን ሀገር ቢሲያትል በሚገኘው የቦይንግ ስልጠና ማዕከል የሚሰጠውን የቢ አውሮፕላን አካላት ስርዓተ ትምህርት ለመውሰድ የሚያስፈልገውን ወጪ ብር አመልካች ለመሸፈን ተጠሪ ደግሞ ስልጠናውን ወስዶ ለ ወራት ለማገልገል ይህን ግዴታውን ባይወጣ ግን የስልጠናውን ወጪ ለመክፈል የተሰማማ ቢሆንም ስራውን ጥሉሎ ስልጠፋ የሁለተኛውን ውል የስልጠና ወጪ ብር በአጠቃላይ ብር ከነወለዱ እንዲከፈላቸው እንዲወሰን ዳኝነት ጠይቀዋል ክሱ የቀረበለት የፌመደረጃ ፍቤት ተጠሪ የሰጡትን መልስ ውሎቹ የተደረገበትን ጊዜና የውሎችን ይዘት በመመርመር ተጠሪ በቀደመው ውል መሰረት ግዴታውን በመፈጸም ላይ እያለ ለኛው ስልጠና የተላከ በመሆነ ሀምሌ ቀን ዓም የተፈረመው ውል አንቀጽ ደግሞ ሰልጣኙ የቀድሞ ግዴታውን በመፈጸም ላይ እያለ ለሌላ ስልጠና ቢጠራ ቢመደብ ሰልጣኙ ለዚሁ ስልጠና አዲስ ውል እንደሚፈርምና የአገልግሎት ጊዜውም በዚሁ ጊዜ የሁለቱንም ስምምነት ለመሸፈን እንደሚጠቃለል የሚደነግግ በመሆኑ ይህም በቀደመው ግዴታ መሰረት ሳይፈጽም የቀረውን ጊዜ ቀሪ የሚያደርገው በመሆኑ ከቀደመው ውል ሳይፈጸም ቀርቷል ተብሎ የተጠየቀውን የ ወራት የክፍያ ጥያቄ ተቀባይነት የለውም በኛው ዙር በተደረገው ስምምነት መሰረት ስልጠናውን ወስዶ በውሉ ለተመለከተው ጊዜ ያላገለገለ በመሆነ ለስልጠና የወጣውን ወጪ ብር ክሱ ከቀረበበት ጊዜ ጀምሮ ከሚታሰብ ወለድ ጋር ተጠሪ እንዲከፍል ወስኗል አመልካች የሁለቱም ውሎች ግዴታዎች በኛ ውል እንደተጠቃለለ ተደርጎ ውሉ መተርጎሙን በመቃወም ይግባኝ ለፌከፍፍቤት ያቀረቡ ሲሆን ፍቤቱ ግራ ቀኙን አከራክሮ በመጨረሻ ውሉ የተተረጎመበት መንገድ ስህተት ያለበት ሆኖ አልተገኘም በማለት የስር ፍቤት ያሳለፈውን ውሳኔ አጸንቷል የሰበር አቤቱታው የቀረበው በዚህ ላይ ነው አመልካች ባቀረቡት የሰበር አቤቱታ የስር ፍቤቶች ውሉን በተሳሳተ መንገድ በመተርጎም የሰጡት ውሳኔ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ነው ተብሎ እንዲሻርና ህዳር ዓም በተደረገው ውል መሰረት ተጠሪ ላላገለገለበት ጊዜ የሚፈለግበትን ብር ለአመልካች መክፈል አለበት ተብሎ በዚህ ነጥብ ላይ የስር ፍቤቶች ውሳኔ ተሻሽሎ እንዲወሰን ጠይቀዋል ቅሬታቸው ተመርምሮ ውሉ የተተረጎመበትን አግባብ ለመመርመር ሲባል ተጠሪ ቀርበው መልስ እንደሰጡበት ተደርጓል በበኩላችን የተያዘውን ጭብጥ ግራ ቀኝ ወገኖች ካደረጉት ክርክር ቅሬታ ከቀረበበት ውሳኔ እና ከህጉ ጋር በማገናዝብ መርምረናል ከክርክሩ መረዳት እንዲሚቻለው ለክሱ መነሻ የሆኑት ውሎች ስለመደረጋቸው ተጠሪም በሁለቱም ውሎች መሰረት ስልጠና መውሰዱ ሁለተኛው ስልጠና የጀመረው ተጠሪ የቀደመውን ስልጠና አጠናቆ ግዴታውን በመወጣት ላይ እያለ ነገር ግን የቀደመውን ግዴታ ከማጠናቀቁ በፊት መሆኑ አከራካሪ አይደለም ከቀደመው ውል የሚጠበቀው የ ወራት የአገልግሎት ቀሪ ዋጋ ብር ተጠሪ ሊከፍል አይገባም ተብሎ በስር ፍቤት የተወሰነው ሁለተኛው የስልጠና እና የአገልግሎት ውል የቀረውን የቀደመ ግዴታ የሚጠቀልል እና ቀሪ የሚያደርግ ነው በሚል ምክንያት ነው አመልካች ይህን ውሳኔ የተቃወሙት በግራ ቀኙ መካከል የተደረገውን ውል እና ህጉን መሰረት ያደረገ አይደለም በማለት ነው ክርክሩ ሊወሰን የሚገባው በአመልካች እና በተጠሪ መካከል የተደረጉትን ውሎችና ለጉዳዩ አግባብነት የሚኖረውን ህግ መሰረት በማደረግ ሲሆን አከራካሪ የሆነውን የውሉን አንቀጽ ይዘት እና ተገቢነተ ያለውን የህጉን ድንጋጌ ተመልክተናል አመልካች ክሱን ለማስረዳት ባቀረበው ውል አንቀጽ እንደተመለከተው ሰልጣኙ ተጠሪ በቀዳሚው ውል የነበረበትን የአገልግሎት ግዴታ ሳይጨርስ ለሌላ ስልጠና ሊመደብ እንደሚችል በዚህ ሁኔታ አዲስ ውል አንደሚፈረምና የአገልግሎት ጊዜውም በዚሁ ጊዜ የሁለቱም ስምምነት ለመሸፈን እንደሚጠቃለል ተደንግጓል አመልካች ይህ የውሉ አንቀጽ ግልጽ እና ተጠሪ የሁለቱም ውሎች የአገልግሉተ ጊዜ አጠቃሎ አገልግሎት መስጠት እንዳለበት የሚያመለክት ነው በማለት የተከራከሩ ሲሆን ተጠሪ በበኩላቸው ሁለተኛው የስልጠና የአገልግሎት ጊዜ የሁለቱም ስምምነቶች የሚሽፍን የሚያጠቃልል መሆኑን በመግለጽ ተከራክረዋል የስር ፍቤት የተጠሪን መከራከሪያ ተቀበሉ ወስኗል ይግባኝ ሰሚው ፍቤትም የውሉ ስምምነት በስር ፍቤት የተተረጎመበት መንገድ ስህተት ሆኖ እንዳላገኘው በውሳኔው አመልክቷል ከላይ እንዲተመለከተው የውሉ አንቀጽ ተጠሪ የሚኖርበትን የአገልግሎት ጊዜ ግዴታ በተመለከተ አጠራጣሪ ይዘት ያለው ነው እንዲህ አይነት አጠራጣሪ ሁኔታ ሲያጋጥም የውሉ ድንጋጌ መተርጎም ያለበት በውሉ አስገዳጅ የሆነው ወገን በሚጠቀምበት ሁኔታ ሳይሆን በውሉ ተገዳጅ ለሆነው ሰው ምቹ በሚሆንበት አኳኋን ነው ይኸው የትርጉም መርህ በፍብህቁ ስር ተደንግጓል ከዚህ አንጻር ሲታይ በቀዳሚው ውል የነበረበትን የአገልግሎት ግዴታ ሳይጨርስ ለሌላ ስልጠና ሲመደብ እና አዲስ ውል ሲያዝ የአገልግሎት ጊዜ ግዴታን በተመለከተ የሚደነገግው የውሉ አንቀጽ መተርጎም ያለበት አመልካችን በሚጠቅም መንገድ ሳይሆን በአንቀጹ ተገዳጅ የሆነውን ተጠሪን በሚጠቅም መንገድ ነው በመሆኑም የስር ፍቤቶች ጉዳዩን ከውል ድንጋጌዎች አተረጓጎም አንጻር አይተው አለመወሰናቸው የሚነቀፍ ቢሆንም በውጤት ደረጃ ተጠሪ ከቀዳሚው ስምምነት ሳይፈጸም ቀረውን የአገልግሉት ጊዜ ግዴታ በገንዘብ ተሰልቶ የቀረበውን ሊከፍል አይገባም በማለት የሰጡት ውሳኔ የሚነቀፍ ባለመሆነ ተከታዩ ተወስኗል ውሳኔ ኛ የፌመደፍቤት በኮመቁ የካቲት ዓም ያሳለፈው ውሳኔ እንዲሁም የፌከፍፍቤት በኮመቁ ግንቦት ዓም የሰጠው ውሳኔ በውጤቱ ጸንቷል ኛ የሰበር ክርክሩ ስላስከተለው ወጪ ግራ ቀኙ የራሳቸውን ይቻሉ ኛ የውሳኔው ግልባጭ ለስር ፍቤቶች ይተላለፍ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሃወ የሰመቁ ቀን ጥቅምት ዓም ዳኞች ተሻገር ገስላሴ ብርፃኑ አመነው ተፈሪ ገብሩ ሸምሱ ሲርጋጋ አብርፃ መሰለ አመልካችፁ ወሮ መኪያ አብደላ ጠበቃ ቶማስ ወሰንበት ቀረቡ ተጠሪ አቶ ጣሰው ሸምሱ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ በዚህ መዝገብ የቀረበው ጉዳይ የኮንዶሚኒየም ቤት ልውውጥ ውል መሰረት ያደረገ ክርክር ነው በስር ፍቤት ከሳሽ የአሁኑ ተጠሪ ሲሆን ክሱም ከአመልካች ጋር ባደረግነው የኮንዶሚኒየም ቤት ልውውጥ ውል መሰረት ቤቱን ታስረክበኝ የሚል ሲሆን አመልካች ክሱ ከደረሳቸው በኋላ ውሉ በተንኮልና በማሳሳት የተደረገ ነው በሚል እንዲፈርስ እንዲወሰን የተከሳሽ ከሳሽነት ክስ አቅርበዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ያከራከረው የፌዴራል የመደረጃ ፍቤት በአመልካች አና በተጠሪ መካከል የተደረገው የኮንዶሚኒየም ቤት ልውውጥ ውል የሚፈርስበት ምክንያት የለም አመልካች በዚህ የልውውጥ ውል መነሻም ተጨማሪ ብር ዘጠኝ ሺ መቀበላቸው ስለተረጋገጠ በውሉ መሰረት ይፈጸም በማለት ወሰነ አመልካች ለፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ አቅርበው የነበረ ቢሆንም ፍቤቱ ግራ ቀኙን አከራክሮ የስር ፍቤት ውሳኔ አጽንቷል ለዚህ ሰበር ችሎት አቤቱታ የቀረበው በዚሁ ላይ ሲሆን የሰበር ችሎቱም ኮንኮሚኒየም ቤት የደረሰው ሰው እስከ አምስት አመት ድረስ ቤቱን ለሌላ ሶስተኛ ወገን ማስተላለፍ ይችላል ወይ። የሚለው ሁሉ የመረጋገጥ ግዴታ ስላለበት በዚህ ጭብጥ መሰረት ኛ ተከሳሽ ባለችበት የግራ ቀኙ ክርክር እና ማስረጃ ተሰምቶ ሊወሰን እንደሚገባ በዚህ ክርክር ውጤት መሠረት በማድረግ የዳሸን ባንክ ለዩኒቨርሲቲው የከፈለው የክፍያ መጠን አግባብ መሆኑና አለመሆኑን ታይቶ አሰፈላጊው ዳኝነት እንዲሰጥበት በጭብጥ የተያዙ ነጥቦች በክርክር እና በማስረጃ መሠረት ተለይቶ ከመታወቁ በፊት በመያዣ የተያዙ ንብረቶች ሊለቀቁ አይገበም በማለት ጉዳዩን በፍሥሥሕቁ መሠረት ተጠርቶ እንዲወሰን ለሥር ከፍተኛ ፍርድ ቤት መልሶታል የሥር ከፍተኛ ፍርድ ቤትም የኮመቁ በማንቀሰቀስ ጉዳዩ በድጋሚ የተመለከተው ሲሆን ኛ ተከሳሽ ባለመቅረቧ ክርክሩ በሌለችበት እንዲቀጥል አደርጓል ፍርድ ቤቱም የግራ ቀኙ ክርክር እና ማስረጃ ከመረመረ በኃላ ኛ ተከሳሽ ከተጠሪ ጋሪ በፈፀመችው የምግብ አቅርቦት ውል ከ እስከ ዓም ለ ወር ጊዜ ለማቅረብ የተስማማች ቢሆንም ወር አቅርቦት ከፈጸመች በኃላ በማቋረጧ ተጠሪ ውሉን በ ዓም በተፃፈ ደብዳቤ ማቋረጡን ለውሉ ማቋረጥ ምክንያትም በጥራትና በጊዜ መቅረብ ባለመቻሉ ስለመሆኑ ማስጠንቀቂያ መስጠቱን ያሰያል ኛ ተከሳሽ ቀርባ አልተከራከረችም በመሆኑም ኛ ተከሳሽ ለውሉ መቋረጥ ኃላፊነት ያለበት መሆኑን ማረጋገጥ ተችሎአል ሁለተኛ ጭብጥ በተመለከተ የጉዳት ከሳ ከደረሰው ጉዳት አንፃር መታየት ያለበት ስለመሆኑ ተጠሪ የገባው ሁለተኛ ውል በመጀመሪያ ውል ከተቀመጠው ዋጋ በልዩነት ተጨማሪ ወጭ የሚጠይቀው መሆኑ መከራከሩን አቅርቦት በመጠን ሲያንስ ሂሳቡ ሲቀነስ እንደነበር ውሉ ከመቋረጡ በፊት የደረሰው ኪሳር ዝርዝር አለመያዙን ውሉ በመቋረጡ ምክንያት የደረሰ ጉዳት ሲመዘንም ከ እስከ ዓም በለው ጊዜ የደረሰ ኪሳራ መሆኑን እንደሚያሳይ ለ ሺህ ተማሪዎች ለዳቦ ግዥ ለ ቀናት ያወጣው የኪሳራ ልክ ብር መሆኑ እንዳረጋገጠ ኛ ጭብጥ በተመለከተ ኛ ተከሳሽ የደረሰበት የጉደት መጠን አስልቶ ክስ ከሚያቀርብ በቀር አጠቃላይ ለውሉ አፈፃፀም የተያዘው መብት እንደሌለው ኛ ተከሳሽ ዳሽን ባንክ የሚፈጸመው ክፍያም ውል ባለመፈፀሙ የደረሰ ጉዳት ታሳቢ የሚያደረግ እንጂ ጉዳት ቢደርስም በይደርስም ለመክፈል ይገደዳል ማለት አለመሆኑን በዚሁም በሁለተኛ ጭብጥ በተረጋገጠው መሰረት ኛ ተከሳሽ ለኛ ተከሳሽ ሊከፈል የሚገባው ብር ሳይሆን ብር መሆኑን አራተኛው ጭብጥ መያዣው ከላይ በተመለከተው የካሣ ልክ ያረፈበት በመሆኑ ይህ ክፍያ ሳይፈፀም መያዣ ሊለቀቅ የሚችልበት አግባብ የለም በማለት ወስኗል የአሁኑ ተጠሪ በስር ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ ቅር በመሰኘት ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ያቀረበ ሲሆን ፍርድ ቤቱም የግራ ቀኙ ክርክር ከመረመረ በኃላ በመጀመሪያ አና ሁለተኛ አቅረቢ የዋጋ ልዩነት መኖሩን አልተከደም በስር ኛ ተከሳሽ የነበሩ አቅረቢ ለ ወራት ቢያቀርቡ ችግሩ አይከሰትም ነበር ኛ ተጫራች የነበረው ሌላ ውድድር ሳይደረግ የአቅረቦት ውል እንዲቀጥል የተፈቀደው የ ተማሪዎች የምግብ አቅርቦት ማሟላት ፋታ የማይሰጥ ነው የፌዴራል መንግስት የግዥ አዋጅ መመሪያ ይዘት መረዳት የሚችለው በአቅራቢ ችግር ምክንያት ውሉ በመቋረጡ ሊከሰት የሚችለው ተጨማሪ ውጭ ጉዳት መሸፈን የሚገበው አቅረቢ መሆኑንና ለዚህም ለውሉ መልከም ሥራ አፈፃፀም ዋስትና የተያዘው ገንዘብ ለደረሰው ጉዳት መተኪያ ሊውል የሚችል መሆኑን ነው ተጠሪ በውሉ መቋረጥ ምክንያት ደረሰብኝ የሚለው ጉዳት ብር ነው ይሁን እንጂ ክርክሩ ሲጀመረም ይሁን አሁን በይግባኝ ደረጃ ይህ ገንዘብ ሊከፈልኝ ይገበል የሚል ግልጽ ጥያቄ አላቀረበም በግልጽ የጠየቀው ለመልከም ሥራ አፈፃፀም ዋስትና የተያዘው ብር ሊከፈለኝ ይገባል በማለት ስለሆነ በይግባኝ ባይ ተጠሪ ለደረሰው ጉዳት ሊከፈል የሚገበው ብር ሳይሆን ለውሉ መልካም አፈፃፀም የተያዘ ጠቅላላ ገንዘብ ብር ነው አመልከቾች ይህንን ገንዘብ ለሥር ኛ ተከሳሽ ዳሸን ባንክ ሲተኩ የዋስትና መያዝው ይለቀቅላቸው በማለት ወስኗል የአሁኑ አመልከቾች በስር ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠው ውሳኔ በመቃወም ጉዳዩን በሰበር ታይቶ እንዲመረመር እና እንዲለወጥ የሚጠይቅ የሰበር አቤቱታ አቅርበዋል አቤቱታው ተመርምሮ በዚህ ችሎት እንዲታይ የተደረገ ሲሆን ተጠሪ ጥሪ ተደርጎለት ቀርቦ ግራ ቀኙ በጽሑፍ ክርክር አደርጓል የአመልካቾች ቅሬታ መሠረታዊ ይዘትም ውሉ የተቋረጠው በዩኒቨርሰቲው ድብቅ ምክንያት ነው አቅርቦቱ የተቋረጠው ለ ቀን ብቻ በመሆኑ የጉዳት ከሳ ልክ መታየት ያለበት ከዚህ አንፃር መሆኑን አርግጠኛ ጉዳት መድረሱ ሳይረጋገጥ የጉዳት ከሳው ለመልከም አፈፃፀም ዋስትና የተያዘው በሙሉ እንዲከፈል መውሰኑ በአግባቡ አይደለም የግዥ አዋጅና መመሪያ አፈፃፀም በአግባቡ አልታየም ጉዳዩ ሰበር በመለሰው መሰረት አልተጣራም የሚል ነው ተጠሪ በበኩሉ የአቅርቦት ውሉ የተቋረጠው በስር ኛ ተከሳሽ በነበረችው ምክንያት መሆኑን መረጋገጡን በመጀመሪያ እና ሁለተኛ አቅራቢ የዋጋ ልዩነት መኖሩን በተጠሪ ተቋም ላይ ጉዳት ማድረስን ተረጋግጦ የተሰጠ ውሳኔ በመሆኑ ሊጸና ይገባል በማለት ተከራክራዋል የመልስ መልስም ቀርበዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለ መልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም ግራ ቀኙ በጽሑፍ ያደረጉት ክርክር ለሰበር አቤቱታ መነሻ የሆነው ውሳኔ አግባብነት ከለው ድንጋጌ ጋር በማገናዘብ አንዲሁም ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንጻር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመርነውም አመልካቾች እና ተጠሪ እያከራከራ ያለው መሰረታዊ ነጥብ ለመልካም አፈጻጸም የተሰጠ ዋስትና ሙሉ በሙሉ ገቢ ሊሆን የሚችልበት የህግ አግባብ መኖር ያለመኖሩን ነው የአሁነ አመልካቾች በተጠሪ ላይ የደረሰው ጉዳት የሥር ከፍተኛ ፍርድ ቤት እንዳጣራው የምግብ አቅረቦቱ ለ ቀን ብቻ ተቋረጦ የነበረ መሆኑን እየታወቀ የ ወር አቅርቦት መሰረት ተደርጎ የጉዳት ከሳው ሊሰላ አይገባም በሚል ምክንያት ነው ተጠሪ በበኩሉ የመጀመሪያ አቅርቢ በውሉ በሠረት ባለ መፈፀምዋ ውሉን እንደተቋረጠ ኛ አቅረቢ ሲመረጥ ያቀረበው ዋጋ ከመጀመሪያው የአቅርቦት ዋጋ በግልጽ ጭማሪ ያለው በመሆኑ የሥር ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይህንን በማጣራት ለመልከም ሥራ አፈፃፀም ዋስትና የተያዘው ገንዘብ ገቢ እንዲሆን መወሰኑ በአግባቡ ነው የሚል ክርክር ማቅረቡን ተመልክተናል በስር ፍርድ ቤቶች በፍሬ ነገር ደረጃ የተረጋገጠው ኛ ተከሳሽ የነበረችው ወት ንሰሐ ወርቅነህ በገባችው ውል መሰረት የምግብ አቅርቦቱ በመጠን በጊዜ እና በጥራት ባለማከናወንዋ ተጠሪ ማስጠንቀቅያ በመስጠት ውሉን አቋርጦታል በስር ኛ ተከሳሽ የነበረችው ለውሉ መቋረጥ መነሻ አለመሆናን ያቀረበችው ክርክር ይሁን ማስተባበያ የለም በስር ኛ ተከሳሽ የነበረው ዳሽን ባንክ የመልከም ስራ አፈፃፀም ዋስትና ሊሰጥ የተቻለው ምናልባት በስር ኛ ተከሳሽ የነበረችው በውሉ ይዘትና መንፈስ አቅርቦቱን ከለከናወነች ተጠሪ ለሚደርስባት ጉዳት ለማከከሻ እንዲሆን ነው በስር ፍርድ ቤት ኛ ተከሳሽ የነበረችው ለሁለት ወር ያህል ስታቀርብ በነበረችበት ጊዜ የነበረው ዋጋ እና ውሉ ከፈረሰ ከተቋረጠ በኃላ በኛ አቅራቢ የተጠየቀው ዋጋ ለወንዶ ገነት ዳን ኮሌጅ የ ሳንቲም ለሌሎች ከምፓሶች ደግሞ ሳንቲም የዋጋ ልዩነት እንዳለው በስር ፍቤት የተረጋገጠ ፍሬ ጉዳይ ነው የዋጋ ልዩነቱ በ ወራት ሂሣብ ስሌቱ ሲሰራ በድምሩ ብር ስለመሆኑ ግልጽ ነው ከዚህ መረዳት የሚቻለው መጀመሪያ ከነበረው የአቅርቦት ውል ኛ አቅራቢ ዋጋ በመጨመሩ በተጠሪ ላይ ተጨማሪ ገንዘብ ወጭ ለማድረግ የሚገደድ ስለመሆኑ የሚካድ አይደለም አመልካቾች አቅርቦቱ የተቋረጠው ለ ቀን ብቻ ነው የሚል ክርክር ያቀረቡ ቢሆንም በተጠሪ ላይ የደረሰው ጉዳት ለ ወራት የሚዘልቅ ስለመሆኑ በስር ፍቤት ከተደረገው ክርክር መረዳት ተችሏል ምክንያቱም የአሁኑ ተጠሪ ከኛ አቅራቢ ጋር ያደረገው ውል ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ ተጨማሪ ወጭ የጠየቀው በመሆኑ በስር ኛ ተከሳሽ የነበረችው በውሉ መሰረት በጊዜ መጠን እና ጥራት የምግብ አቅረቦቱ ቢቀጥል ሌላ ኛ አቅራቢ በላሰፈለገ ነበር በመሆኑም በተጠሪ ላይ ጉዳት አልደረሰም የሚለውን ክርክር በስር ፍቤት በፍሬ ነገር ደረጃ ከተረጋገጠው አንጻር የህግ መሰረት ያለው ክርክር ሁኖ አላገኘነውም በመሰረቱ ለመልካም ስራ አፈፃፀም የሚሰጥ ዋስትና ዓይነተኛ ዓለማው በተሰራው ነገር ጉዳት የደረሰበት ተዋዋይ ወገን በገንዘብ ረገድ ለመካስ ነው ከስር ፍቤት የክርክር ሄደት መገንዘብ እንደተቻለው በስር ፍቤት ኛ ተከሳሽ የነበረችው አቅራቢ በውሉ መሠረት ማቅረብ ባለመቻሏ ውሉ ፈርሷል ተጠሪ ከሌላ ተዋዋይ የአቅርቦት ውል የፈፀመ መሆነ ባይካድም በመጀመሪያ አና ሁለተኛ አቅርቦት ላይ በዋጋ ረገድ ከፍተኛ ልዩነት መኖሩን ግልጽ ነው በአሁኑ ተጠሪ እና በስር ፍርድ ቤት ኛ ተከሳሽ የነበረችው ግለሰብ ተፈፀሞ የነበረው የምግብ አቅርቦት ውሉ ለ ወራት የሚቆይ እንደነበር ይሁንና በኛ ተከሳሽ ውል አለመፈፀም ምክንያት በኛ ወር ተቋርጧል በአሁኑ ተጠሪ ኛ ተከሳሽ የነበራችው አንደውሉ ባለመፈፀምዋ ከኛ ተዋዋይ የአቅርቦት ውል ለማድረግ የተገደደ በመሆኑ ተጨማሪ ወጭ የጠየቀው ስለመሆኑ አላከራከረም እንዲህ ከሆነ ደግሞ ተጠሪ በስር ፍርድ ቤት ኛ ተከሳሽ ከነበረው ዳሽን ባንክ የውል ማሰከበሪያ ገንዘብ ገቢ እንዲሆንለት መጠየቁ ውሉን መሰረት ያደረገ በደረሰው ጉዳት ልክ ሳይሆን በተሰጠው የመልካም ስራ አፈፃፀም ዋስትና ገንዘብ ብር የተገደደ መሆኑን መገንዘብ ይቻላል ከዚህ አንፃር የስር ጠቅለይ ፍርድ ቤት በከፍተኛ ፍርድ ቤት የተሰጠውን ውሳኔ በማሻሻል መልካም የስራ አፈፃፀም ዋስትና ላይ የተጠቀሰው የገንዘብ መጠን ማለትም ብር ገቢ እንዲሆን መወሰኑ ውሉን በህጉ አግባብ ተፈፃሚ አደረጓአል ከሚባል በስተቀር መሰረታዊ የህግ ስህተት መፈጸሙን አያሳይም በእነዚህ ሁሉ ምክንያት የስር ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ደረሰ በተባለው ጉዳት ሊከፈል ይገባል በማለት የወሰነው ብር በማሻሻል ለመልከም ሥራ አፈፃፀም ዋስትና የተያዘው ብር ገቢ እንዲሆን መወሰኑ በህጉ አግባብ ሆኖ በመገኘቱ የሚታረም የህግ ስህተት የለውም በመሆኑም ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁ በ ዓም የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው ውሳኔ በማሻሻል የሰጠው ውሳኔ ጸንቷል በተጠሪ ላይ ለደረሰ ጉዳት ሊከፈል የሚገባው ብር ሳይሆን ለውሉ መልከም ስራ አፈፃፀም የተያዘው ጠቅላላ ገንዘብ ብር ስድስት መቶ ዛፃምሳ ስምንት ሺህ አምስት መቶ ስልሳ ስምንት ተብሎ መወሰኑ በአግባብ ነው ብለናል አመልካቾች ይህንን ገንዘብ በስር ኛ ተከሳሽ ለነበረው ደሽን ባንክ ሲተኩ የዋስትና መያዣው ይለቀቅለቸው ብለናል በዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት ለተደረገው ክርክር በጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸው ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘጋ ወደ መቤት የመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሩለ የሰመቁ ታህሳስ ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገስላሴ ሙስጠፋ አህመድ ተፈሪ ገብሩ አብርፃ መሰለ ፈይሳ ወርቁ አመልካችፁ የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ ነፈጅ ጌታቸው መንትስኖት ተጠሪ አቶ የምሩ ነጋ ጠበቃ አሳምነው አረጋ መዝገቡን መርምረን ተከታን ወስነናል ፍርድ ጉዳዩ በኪራይ የተያዘን ቤት ጥገና መሰረት ያደረገ ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍቤት የአሁን ተጠሪ በአመልካች ላይ ታህሳስ ቀን ዓም ባቀረበው ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም ንብረትነቱ የአሁነ አመልካች የሆነ በቦሌ ክከተማ ቀበሌ የሚገኝ የቤት ቁጥሩ የሆነ ቤት ተከራይቼ እንዳድሰውና ለዕድሳት የማወጣው ወጭ ከቤቱ ኪራይ እንዲታሰብልኝ ለመቤቱ የቦርድ አመራር አመልክቼ ቦርዱ ህዳር ዓም በፈቀደልኝ መሰረት የቤቱን ጥገና ለማካሄድ ከንኮማድ ኮንስትራክሽን ኃየተግል ማህበር ጋር ተዋውዬ ለቤቱ ጥገና ብር አንድ ሚሊዮን አራት መቶ አስራ አምስት ሺህ ስድስት መቶ አራት ከ ወጪ አድርጌ ሳስጠግን የቆየሁ ቢሆንም ተከሳሽ ሀምሌ ዓም በጻፈው ደብዳቤ ዋናውን የቤቱን አካል በማፍረስ በህገወጥ መንገድ ግንባታ እያደረጉ ነው የሚል ምክንያት በመስጠት በአዋጅ ቁጥር የተሰጠውን ስልጣን ያላግባብ ተጠቅሞ ሀምሌ ዓም በፖሊስ ኃይል አስለቅቆ ቤቱን የወሰደው ስለሆነ ያላግባብ የወሰደውን ቤት መልሶ እንዲስረክበኝ ይህ የማይቻል ከሆነ ለቤቱ ጥገና ያወጣሁትን ወጪ እና በቤቱ ሳልጠቀም ጥገና ሲካሄድ ለነበረበት ጊዜ የከፈለኩት የኪራይ ገንዘብ ብር ከወለድና ወጪና ኪሳራ ጋር አንደመልስልኝ ይወሰንልኝ የሚል ነው አመልካች ለቀረበበት ክስ በሰጠው መልስ በክስ መቃወሚያነት ከሳሽ ከውል ውጭ ህገ ወጥ ግንባታ ስለገነቡና ህገ ወጥ ግንባታ የማስፈረስ ስልጣን በአዋጅ ቁጥር የተሰጠው በመሆኑና በዚሁ መሰረት ተከሳሽ ቤቱን የተረከበ በመሆኑ ፍቤቱ ጉዳዩን የማየት ስልጣን የለውም ብሏል ፍሬ ጉዳዩን በተመለከተ በሰጠው መልስ ቤቱን ከሳሽ አንዲጠግኑ ፈቃድ ያልተሰጠ በመሆኑ የጥገና ወጪ ይከፈልኝ በጥገና ለቆየበት ጊዜ የከፈልኩት የቤት ኪራይ ይመለስልኝ በማለት ጥያቄ ማቅረብ አይችልም ከሳሽ ቦርዱ ቤቱን አንድጠግን ወስኖልኛል ካሉበት ከህዳር ዓም በኃላ የኮንስትራክሽንና ዲዛይን አማ የካቲት ቀን ዓም በተጻፈ ደብዳቤ ቤቱን ለማደስ በጣም አስቸጋሪና ወጪውም ከፍተኛ በመሆነ በጠቅላላው ቤቱ ፈርሶ በአዲስ መልክ ቢሰራ የተሻለ መሆኑን ገልዷል በዚሁ መነሻነት የተከሳሽ የማኔጅመንት ስራ አመራር ጥር ዓም ባካሄደው ሰብሰባ ከሳሽ ቀደም ብሉ ባቀረቡት የማሻሻያ ስራ ጥያቄ ላይ ነባሩ የቤቱን ፕላን ተጠብቆ ስራው እንዲሰራ ይህንንም የቴክኒክና ምህንድስና መምሪያ በበላይነት እየተቆጣጠረ እንዲያሰራ የተወሰነ መሆኑን በማስታወስ የአሁን ከሳሽ ባቀረበው ጥናት መሰረት ቢሰራ የባለቤትነት ጥያቄ ሊያስነሳና የተከሳሽንም መብት ሊያሳጣ እንደሚችል በመረጋገጡ ከሳሽ ባቀረበው ጥናት መሰረት መፍቀድ ስለማይቻል ቤቱን እንዲያስረክቡ ተወስኗል በመሆኑም ከሳሽ የተከሳሽ ስራ አመራር ቦርድ በወሰነው መሰረት ጥናት አካሂደ በኤጀንሲው ተቀባይነት ሳያገኙና ቤቱን እንዴት ማደስ እንዳለባቸው ሳይዋዋሉ በተከሳሽ ንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሰዋል በመሆኑም ተከሳሽ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት ከውል ውጭ ህገወጥ ግንባታ በሚያካሄፄድ ተከራይ ላይ ማስጠንቀቂያ በመሰጠት ቤቱን እንዲረከብ በተሰጠው ስልጣን መሰረት የተረከባቸው በመሆኑ አቤቱታው ተቀባይነት የለውም ቤቱ እንደ አዲስ ፈርሶ እንዲሰራ አልፈቀደም የስራ አፈጻጸም ውልም አልገባም ከሳሽ ከተከሳሽ እውቅና ውጭ ያወጡትን የጥገናና እድሳት ወጭ እንዲመለስላቸው መጠየቃቸውም የህግ መሰረት የለውም ተከሳሽ የመንግስት መቤት በመሆኑ በፍብሕቁ ድንጋጌዎች መሰረት የስራ ውል ከፈጸመ በኃላ በበላይነት የስራውን አካሄድ እንዲቆጣጠር ሊደረግ ይገባ ነበር ከሳሽ ከንኮማድ ከተባለው የራሳቸው የኮንስትራክሽን ድርጅት ጋር ያደረጉት የስራ ውል ተቀባይነት የለውም በአጠቃላይ ከሳሽ ምንም ዓይነት የጥገና ዕድሳት ውል ሳይደረግ በማን አለብኝነት አፍረሰው በመሰራታቸው ለግንባታ አወጣሁ የሚሉትንም ሆነ በጥገና ለቆየበት ጊዜ የከፈልኩት ኪራይ ይመለስልኝ በማለት ያቀረቡት ጥያቄ ተቀባይነት የለውም በማለት ተከራክሯል የግራ ቀኙ ክርክር በዚህ መልኩ የቀረበለት የፌከፍፍቤት ክርክርና ማስረጃውን ተመልክቶ ለክሱ ምክንያት የሆነውን ቤት ተከሳሽ መልሶ መውሰዱ ተገቢ ነው ወይስ አይደለም። የሚሉትን ነጥቦች በተመለከተ በኪራይ ውሉ አንቀጽ ተከራይ የአከራዩን የጽሁፍ ፈቃድ ሳያገኝ የቤቱን ጣሪያ ግድግዳ ወለል አያፈርስም አይሰራም በቤቱ ውስጥም ሆነ በቤቱ አጥር ክልል ውስጥ የኮንስትራክሽን ስራ አይሰራም ተብሎ የተከራዩ ግዴታ በግልጽ የተመለከት በመሆኑ አንዲሁም በውሉ አንቀጽ የቤት ኪራይ ውሉ ከሚፈርስባቸው መንገዶች መካከል አንደኛው አንዱ ወገን በውሉ ውስጥ የተመለከተውን ግዴታውን በትክክል ሳይወጣ መቅረቱ መሆኑ ስለተመለከተ የተከሳሹ ድርጅት ስራ አመራር ቦርድ ቤቱን አስመልክቶ የሰጠው ውሳኔ ቢኖርም አድሳቱና ግንባታው በምን ያህል ወጪና ደረጃ እንደሚከናውን ከሳሽ ለተከሳሽ አሳውቆ ፈቃድ ሳያገኝ ግንባታውን ማከናወኑ በውል የተመለከተውን ግዴታ መጣስ ነው ተከሳሹም በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቤቱን ከከሳሽ መረከቡ በህጉ አግባብ ነው በውሉ መሰረት ከሳሽ ቤቱን እንዲጠቀሙበት ለመመለስ የሚገደድበት ምክንያት የለም ብሏል ከሳሽ ቤቱን ለማደስ ያወጡትን ወጪና የከፈሉት የኪራይ ገንዘብ እንዲመለስ የተጠየቀውን ዳኝነት በተመለከተም ስለግንባታው የተደረገ ዝርዝር ስምምነት በሌለበት ስለአፈጻጸሙም ሆነ ስለሚያስከትለው ወጪ ተከሳሽ እንዲያውቁትና በዚሁ መሰረት እንዲከታትሉ ሳይደረግ የቦርዱን መነሻ ውሳኔ በቻ መሰረት በማድረግ ግንባታ ማካሄዳቸው ተገቢ ባለመሆኑ የፍብሕቁ አከራይ ሳይፈቅድ የማይንቀሳቀስ ንብረት ሁኔታን መለወጥ እንደማቻል ስለሚደንግግ የማደሻ ወጪን የሚችለው ተከራይ ባልሆነ ጊዜ ተከራዩ ይህን ሁኔታ ማሳወቅ ግዴታ ያለበት ስለመሆኑ በፍብሕቁ የተደነገገ በመሆነ እንዲሁም ተከራይ ያላከራይ ፈቃድ በቤቱ ላይ ስላደረገው ማሻሻያ አንዳች ወጭ መጠየቅ መብት አንደሌለው በፍብሕቁ ስር የተደነገገ በመሆኑ የቤቱን ዕድሳትና ጥገና ሁኔታ እና የሚያስከትለውን ወጪ ተከሳሽ አውቆ ስምምነቱን የሰጠና የፈቀደ ለመሆኑ ከሳሽ ባላስረዱበት ሁኔታ ቤቱን ለማደስና ለመገንባት ያወጡትን ወጪ ተከሳሽ ይክፈሉኝ በማለት ያቀረቡት የዳኝነት ጥያቄ ተቀባይነት የለውም የኪራዩን ገንዘብ በተመለከተም ከተከራዩበት ጊዜ ጀምሮ የከፈሉትን ገንዘብም ተከሳሽ ሊመልስ አይገባም በማለት ወስኗል በዚህ ውሳኔ የአሁን ተጠሪ ቅር ተሰኝተው ይግባኙን ለፌጠፍቤት አቅርበዋል ፍቤቱም ግራ ቀኙን አከራክሮ በመጨረሻ በሰጠው ውሳኔ የአሁን አመልካች ጥገናው ወዲያው እንደተጀመረ ተከታትሎ ማስቆምና ተጠሪን ከቤቱ ማስወጣት ሲገባው የቤቱ ዕድሳት ሲሰራ ዝም በማለት ለወጪ ከዳረጋቸው በኃላ አድሳቱን አቋርጠው አንዲወጡ ማድረጉ ቅንልቦናን የተከተለ ባለመሆኑነ የስር ፍቤትም ጉዳይን ከግራ ቀኙ የቤት ኪራይ ውል እና ከፍብሕቁ ድንጋጌዎች አንጻር ብቻ በመመልከት የአመልካች መቤት ስራ አመራር ቦርድ ቤቱን እንዲጠግነ ፈቃድ የሰጠበትን በተገቢው ሳያገናዝብ የቤቱ ዕድሳት ገንዘብ መከፈል የለበትም በማለት የሰጠው ውሳኔ ተገቢነት የለውም ነገር ግን የቤቱን ኪራይ በተመለከተ በቤቱ አእንዳልተገለገሉ የሚያሳይ ማስረጃ ስላላቀረቡ ወይም ቤቱ እስኪጠገንና አገልግሎት እስኪሰጥ ኪራይ እንዳይታሰብ የተደረገ ስምምነት ስለመኖሩ ያቀረቡት ማስረጃ ስለሌለ የኪራይ ገንዘብ ሊመለስ አይገባም ተብሎ የተሰጠው ውሳኔ የሚነቀፍ አይደለም በማለት የስር ፍቤትን ውሳኔ በማሻሻል ወስኗል የቤቱን ጥገና ወጭ በተመለከተ ክርክር ተደርጎ እንዲወሰን ጉዳዩን ወደ ስር ፍቤት መልሷል የሰበር አቤቱታው የቀረበ በዚህ ውሳኔ ላይ ነው አመልካች ግንቦት ዓም ያቀረቡት የሰበር ማመልከቻ ተመርምሮ አመልካች ሳልፈቅድለት በአከራየሁት የመኖሪያ ቤት ላይ ያካሄደው ግንባታ ከውል ስምምነታችን ውጭ በህገ ወጥ መንገድ የሰራው በመሆኑ ያወጣው ወጭ የመተካት ኃላፊነት የለብኝም በማለት ያቀረቡት መከራከሪያ ታይቶ በፌከፍቤት የተጠሪ ጥያቄ በውሉም ሆነ በፍብሔር ህጉ ድጋፍ የለውም ተብሎ ውድቅ በማድረግ የተሰጠው ውሳኔ የፌጠፍቤት ተጠሪ ከአመልካች የተከራየውን ቤት ለማደስ ባያስፈቅድም ተጠሪ ግንባታ ሲያካሁድ እያወቀ ዝም ብሎ ቆይቶ አኔ ሳልፈቅድ ያወጣውን ወጭ አይከፍልም በማለት የስር ፍቤት መወሰኑ የአመልካች ስራ አመራር ቦርድ ቤቱን ተጠሪ እንዲጠግኑ የሰጠውን ውሳኔ ያላገናዘብ ነው በማለት ሽሮ አመልካች ተጠሪ ለቤቱ ጥገና ያወጣውን ወጪ የመሸፈን ኃላፊነት አለበት ተብሎ የመወሰኑን አግባብነት ለመመርመር አቤቱታው ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ ተደርጓልበዚህ መሰረት ግራ ቀኙ በጽሁፍ ክርክራቸውን ተለዋወጠዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ቅሬታ ካስነሳው የውሳኔ ክፍል እና አግባብነት ካላቸው የህጉ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ለሰበር ችሎቱ ሲቀርብ ከተያዘው ጭብት አንጻር እንደሚከተለው መርምሯል ከክርክሩ መረዳት እንደሚቻለው ተጠሪ ለእድሳት ያወጣው ገንዘብ እንዲተካለት ዳኝነት የጠየቀው የተከራየውን ቤት እንዲያድሰውና ለዕድሳት ያወጣው ወጭ ከቤቱ ኪራይ እንዲታሰብለት ለመቤቱ የቦርድ አመራር አመልክቶ ተፈቅዶለት እያለ የቤቱን አካል በማፍረስ ህገ ወጥ ግንባታ አያደረጉ ነው በሚል አመልካች ቤቱን መልሶ ወስጻል በማለት ነው አመልካች የኪራዩን ቤት ከተጠሪ መልሰው መውሰዳቸውን ሳይክዱ ከውሉ ወጭ ህገ ወጥ ግንባታ መደረጉን ከሳሽ ባቀረበው ጥናት መሰረት ቤቱን ለማደስ አስቸጋሪና ወጪውም ከፍተኛ በመሆኑ በጠቅላላ ቤቱ ፈርሶ በአዲስ መልክ ቢሰራ የተሻለ መሆኑ ስለተገለጸ በጥናቱ መሰረት መፍቀድ አንደማይቻልና ቤቱን እንዲያስረክቡ ከማድረጉ ውጭ የሰጠው ፈቃድ ስለሌለ ወጪውን ለመክፈል ኃላፊነት እንደማይኖርበት ተከራክራል በኪራይ ውሉ ተጠሪ በቤቱ ላይ የሚያከናውኑትን ግንባታ ለአመልካች በቅድሚያ የማሳወቅ እና ከአመልካቹ የጽሁፍ ፈቃድ ካላገኙ በቀር ግንባታ ያላመካፄድ ግዴታ ያለባቸው መሆኑ አከራካሪ አይደለም ከህጉም አንጻር ሲታይ የማደሻውን ወጪ የሚችለው ተከራዩ ካልሆነ ይህን ሁኔታ ላካራዩ ማስታወቅ ግዴታ ሲሆነ ተከራዩ ያላከራዩ ፈቃድ በተከራየው ቤት ላይ ስላደረገው ማሻሻያ አንዳች ወጭ እንዲከፈለው የመጠየቅ መብት እንደማይኖረው ነገር ግን ማሻሻያውን ያደረገው በአከራዩ ፈቃድ እንደ ሆነ ተከራዩ ያደረጋቸውን ወጭዎች ሁሉ እንዲከፍለው አከራዩን ከሶ ሊጠይቀው እንደሚችል ከፍብሕቁ እና እንዲሁም ስለማይንቀሳቀስ ንብረት ኪራይ ከተደነገጉ የፍብህጉ ድንጋጌዎች ይዘት መረዳት ይቻላል በኪራይ ውሉም ሆነ በህጉ ተጠሪ በኪራይ ቤቱ ላይ የሚያከናውነውን ግንባታ ለአመልካች ማሳወቅ ብቻ ሳይሆን ለማሻሻያው ያወጣው ወጪ የሚተካለት ማሻሻያው በግልጽ በአከራዩ ተፈቅደ የተከናወነ ሲሆን ስለመሆኑ አከራካሪ ሆኖ አላገኘነውም አከራካሪ ሆነ የዘለቀው ለማሻሻያው የተደረገው ወጪን በተመለከ የሚሰጠው ፈቃድ ነው ፍሬ ነገሩን ለማጣራት እና ማስረጃ ለመመዘን ስልጣን የተሰጣቸው የስር ፍቤቶች ካረጋገጡት ፍሬ ነገር መረዳት እንዲሚቻለው የአመልካች ድርጅት የስራ አመራር ቦርድ ህዳር ዓም ባደረገው መደበኛ ሰብሰባ አከራካሪውን ቤት በተመለከተ ውይይት አድርጎ ኤጀንሲው ቤቱን ባለበት ሁኔታ ለጠያቄው ለተጠሪ በኪራይ እንዲሰጣቸውና ለጥገና የሚያወጡት ወጭም በኪራይ እንዲተካላቸው ወስኗል ከቦርዶ ውሳኔ በኃላ የኮንስትራክሽንና ዲዛይን አማ ቤቱ ባለበት ሁኔታ ሊጠገን እንማይችል ባቀረበው አስተያየት መነሻነት ጥር ቀን ዓም በመቤቱ የማኔጅመንት ስራ አመራር አካላት ዕድሳት ሊፈቀድ እንደማይችልና ተጠሪ ቤቱን ማስረከብ እንደሚገባቸው ተወስኗል ነገር ግን ተጠሪ ቤቱ ፈርሶ መስራት ቢኖርበት እንኳ ስለሚደረገው መሻሻል እና ስለሚያስወጣው ወጭ የተደረገ ስምምነት እና የተሰጠ ፈቃድ በሌለበት ግንባታ በማድረጋቸው አመልካች ማስጠንቀቂያ ሰጥቶ ሀምሌ ዓም በአዋጅ ቁጥር በተሰጠው ስልጣን መሰረት ቤቱን መልሶ ተረክቧል ይህ የተረጋገጠ ፍሬ ነገር አመልካች በውሉና በህግ ከተመለከተው ውጭ ሰርቷል የሚያሰኝ ካለመሆኑም በላይ ተጠሪ በኪራይ ቤቱ ላይ ጥገና ማሻሻያ ያደረጉት የሚጠበቀውን ፈቃድ ከአመልካች አግኝተው ነው የሚያሰኝ አይደለም የፌጠፍቤት የስር ፍቤቱን ውሳኔ በማሻሻል ተጠሪ ለቤቱ ጥገና ዕድሳት ያወጡትን ወጪ አመልካች የመክፈል ኃላፊነት አለበት በማለት የወሰነው አመልካች ጥገናው እንደተጀመረ ተከታትሎ ማስቆምና ተጠሪን ከቤቱ ማስወጣት ነበረበት ለወጭ ከዳረጋቸው በኃላ እድሳቱ አቋተጠው እንዲወጡ ማደረጉ ቀንልቦናን የተከተለ አይደለም እንዲሁም ጉዳዩ ከውሉ እና ከህጉ ድንጋጌዎች ብቻ ሳይሆን የአመልካች ስራ አመራር ቦርድ አስቀድሞ ካሳለፈው ውሳኔ አንጻር መታየት ነበረበት በማለት ነው ተጠሪ ከቀደመው የቦርድ ውሳኔ በኃላ የኮንስትራክሽንና ዲዛይን አማ ቤቱ ሊጠገን አንደማይችል ያቀረበውን አስተያየት ተከትሎ የአመልካች መቤት ማኔጅመንት አድሳት ሊፈቀድ እንደማይችል መወሰኑን እንደማያውቁ ያቀረቡት ክርክር የለም ይልቁንም ጉዳዩን በቅርበት እንደመከታተላቸው የቀደመውን የቦርድ ውሳኔ ሲያውቁ የኃለኛውን አያውቁም ለማለትም አይቻልም ተከራይ የኪራይ ቤት ለማደስ ያወጣው ወጪ አከራዩ ሳይፈቀድ የተደረገ ከሆነ በህጉ መጠየቅ አንደማይቻል ከላይ ከተመለከተነው ድንጋጌ መረዳት እየተቻለ ከቅን ልቦና ውጭ የተሰራ ስለመሆኑ እንኳ ሳይረጋገጥ ይህን ምክንያት በማድረግ ተጠሪ ጥገናውን ወጭ የመክፈል ኃላፊነት አለበት መባሉ ህጉን የተከትለ ሆኖ አላገኘነውም ክርክሩም የግራ ቀኙ ካደረጉት የኪራይ ውል እና ስለማይንቀሳቀስ ንብረት ኪራይ በጠቅላላውና የቤትን ኪራይ በተለይ ከሚመለከቱ የህጉ ልዩ ደንቦች አንጻር ታይቶ የማይወሰንበት የህግ ምክንያትም የለም በአጠቃላይ አመልካች ለተጠሪ ባከራየው ቤት ላይ ስለተደረገው ጥገና ማሻሻያ የሰጠው ፈቃድ ስለመኖሩ ባልተረጋገጠበት ሁኔታ ተጠሪ ለጥገና አወጣሁ ያሉትን ወጪ አመልካች የመክፈል ኃላፊነት አለበት ተብሎ በይግባኝ ሰሚው ፍቤት የተሰጠው ውሳኔ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ነው ብለናል በዚህም ምክንያት ተከታዩ ተወስኗል ውሳኔ ኛ በፌጠፍቤት በፍይመቁ የካቲት ዓም የተሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥህቁ መሰረት ተሻሽሏል ኛ በፌከፍፍቤት በኮመቁ ሚያዝያ ዓም የተሰጠው ውሳኔ ፀንቷል ኛ አመልካች ለጥገና የወጣውን ወጪ የመክፈል ኃላፊነት የለበትም ተብሎ ተወስኗል ኛ በዚህ ፍቤት ፊት ስለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሃወ የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞችአልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ተኽሊት ይመሰል አንዳሻው አዳነ ቀነዓ ቂጣታ አመልካችፁ ወሪት ገንዘብ ስጦታው ቀረቡ ተጠሪ የራያ ቆቦ ወረዳ ፍርድ ቤት የክዐህግ ዘላለም ተስፋዬ ቀረቡ መዝገቡንመርምረንተከታዩን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ ለመንግስት መስሪያ ቤት ለሚፈጸም ቅጥር የተገባውን የዋስትና ውልን መሠረት ያደረገ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በሰሜን ወሎ አስተዳደር ዞንራያ ቆቦ ወረዳ ፍርድ ቤትየአሁን ተጠሪ ባሁኑ አመልካችና በአቶ ዘመኑ ይላቅ የሥር ኛ ተከሳሽ ላይ በመሰረተው ክስ መነሻ ነው ተጠሪ በመሰረተው ክስ አቶ ዘመኑ ይላቅ በራያ ቆቦ ወረዳ ፍርድ ቤት በግዥና በፋይናንስ የሥራ ሂደት ተቀጥሮ እየሰራ እያለ በተሰጠው ውክልና መሰረት ከልዩ ልዩ ገቢ ደረሰኝ ብርና ከሞዴል ብር አጠቃላይ ብር አስራ ሁለት ሺህ ስድስት መቶ ሰማንያ ሰባት ብር ያጎደለ ሲሆን አመልካች በሲቪል ሰርቪስ ሐምሌ ዓም በወጣው መመሪያ መሰረት ለስር ኛ ተከሳሽ አቶ ዘመኑ ይላቅ ዋስትና ስለገቡ የጎደለውን ብር ከወለድ ጋር በዋስትና ግዴታቸው መሰረት ይክፈሉ ሲል ዳኝነት ጠይቀዋል የአሁኑ አመልካች ለክሱ በሰጡት መልስ የፍርድ ቤቱን የሥረ ነገር ስልጣን መሰረት አድርገው የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ያቀረቡ ሲሆን በፍሬ ነገር ደረጃ ደግሞ የስር ኛ ተከሳሽ የተቀጠሩት በግዥ ኦፊሰርነት ሁኖ አመልካች ዋስ የሆኑትም ለዚሁ የስራ መደብ መሆኑን ለክሱ መሰረት የሆነው ገንዘብ ሊጎድል የቻለው የሥር ኛ ተከሳሽ በአለት ገንዘብ ተቀባይነት የስራ መደብ ተጠሪ መድቦ ሲያሰራውና አመልካችም ስምምነት ሳይሰጡበት መሆኑን ጠቅሰው ኃላፊነት የለብኝም በማለት ተከራክረዋል የሥር ፍርድ ቤትም ኛ ተከሳሽ ተጠርተው ባለመቅረባቸው ጉዳዩ በሌሉበት እንዲታይ ትዕዛዝ ከሰጠ በኋላ በአመልካችና በተጠሪ መካከል የተነሳውን ክርክር መርምሮ አመልካችን ለክሱ ኃላፊ ያደረጋቸው ሲሆን አመልካች እስከ ብር የዋስትና ግዴታ የገቡ በመሆነ ለክሱ መሰረት የሆነውን ገንዘብ በገቡት ዋስትና መሰረት ከህጋዊ ወለድ ጋር ለተጠሪ ሊከፍሉ ይገባል በማለት ወስኖአል በዚህ ውሳኔ የአሁኑ ተጠሪ ቅር በመሰኘት ይግባኙን ለሰሜን ወሎ አስተዳደር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርቦ ፍርድ ቤቱም የግራ ቀኙን ክርክር በመመርመር አመልካች ለስር ኛ ተከሳሽ ዋስ የሆኑት ሰራተኛው በግዥ ኦፊሰርነት የሥራ መደብ ተቀጥረው ለሚከሰት ጉዳት መሆኑን ለክሱ መሰረት የሆነው ጉድለት የተከሰተው ደግሞ ሰራተኛው በውክልና በእለት ገንዘብ ያዥነት ተመድበው ሲሰሩና ተጠሪ ደግሞ ይህንኑ እንዲያውቁ ሳይደረግ መሆኑን በክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ቢሮ ሐምሌ ዓም የወጣው መመሪያም የሥራ መደብ ለውጥ ሲደረግ ዋሱ እንዲያውቅ መደረግ እንደአለበት የሚደነግግ መሆኑን በምክንያትነት ይዞ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ አመልካች ዋስትና የገቡበትን የስራ መደብና ለክሱ መስረት የሆነው ጉድለት የተከሰተው አመልካች በማያውቀት የስራ መደብ ላይ ሰራተኛው ተወክሎ ሲሰራ መሆኑን አግባብነት ያላቸውንየመመሪያ ድንጋጌዎችን ያላገናዘበ ነው በማለት ሽሮታል በዚህ ውሳኔ የአሁኑ ተጠሪ ቅር በመሰኘት ይግባኙን ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሉት አቅርቦ ተቀባይነት ያጣ ቢሆንም የሰበር አቤቱታ የቀረበለት የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ግን ግራ ቀኙን አከራክሮ አንድን የመንግስት ሰራተኛ ከተቀጠረበት የስራ መደብ ውጪ በሌላ የስራ መደብ ወክሎ ማስራት በክልሉ የመንግስት ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር የተፈቀደ መሆኑን በክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ቢሮ ወጣ የተባለው መመሪያም ተፈፃሚነት ያለው የስራ መደቡ ሲቀየር እንጂ በውክልና ለሚሰራ ስራ አለመሆኑን በምክንያነት ይዞ የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጡትን ውሳኔ ሽሮ የወረዳው ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ በማጽናት አመልካችን ለጉድለቱ ኃላፊ አድርጎአል የአሁኑ የሠበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሠበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አመልካችን ለጉድለቱ ኃላፊ ያደረገው አመልካች ከገቡት የዋስትና አድማስ ውጪና በክልሉ ሲቭል ሰርቪስ ቢሮ የወጣውን መመሪያ እንዲሁም የፍብህቁጥር ድንጋጌን ሳያገናዘብ መሆኑን ዘርዝው ውሳኔው ሊስተካከል ይገባል በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታቸው ተመርምሮም በዚህ ችሎት እንዲታይ የተደረገ ሲሆን ተጠሪ ቀርቦም ግራ ቀኙ በፅሑፍ ተከራክረዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሣኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ እንደሚከተለው መርምሮታል እንደመረመረውም አመልካች የገቡት የመንግስት ስራ ቅጥር ዋስትና ውል ተቀጣሪው በመንግስት መስሪያ ቤት ባለበት ጊዜ ከተቀጠረበት የስራ መደብ በተጨማሪ በውክልና አንዲሰራ ቢደረግና በዚሁ በውክልና ደርቦ እንዲሰራ በተደረገበት የስራ መደብ ላይ ሁኖ ለሚያጠፋው ጥፋት ሁሉ ለዋናው የሥራ መደብ ዋስ በሆነው ሰው ላይ ኃላፊነትን የሚያስከትል ነው። የሚል ነው ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው የአሁነ አመልካች የተወሰደባቸው በሬ እንዲመለስላቸው በብፄረሰቡ ሽማግሌዎች የተደረገ ስምምነት ስለመኖሩ እና ኛ በብድር መልክ የወሰደው ገንዘብ እንዲከፍል ኛ ተጠሪም የኛ ተጠሪ በሬ ከመመለስ ጋር በተያያዘ የተገበው ግዴታ ላይ ዋስ ስለመሆኑን ነው ተጠሪዎች የቀረበባቸው ክስ ክደው ተከራክረዋል የስር ፍቤት የአመልካች ጥያቄ ውድቅ ያደረገው በአመልካች እና ተጠሪዎች ተደረገ የተበለው ውል ስርዝ ድልዝ አለበት በሚል ነው በመሰረቱ አመልካች ክሱን ለማስረዳት የሰው እና የሰነድ ማስረጃ በመዘርዘር ያቀረበ ስለመሆኑ የተካደ ጉዳይ አይደለም የስር ፍቤት ውሳኔው ላይ እንዳስፈረው ውሉ የተሰረዘ በመሆኑ በምስክሮች ማረጋገጥ ወይም ማጣራት አይቻልም ከሚል ድምዳሜ ላይ መደረሱን መረዳት ይቻላል የስር ፍርድ ቤት የስው ምስክሮች ለመስማት አልገደድም ለማለት እንደመነሻ የወሰደው የፍሕቁ በጽሑፍ ውስጥ ያሉ ቃላት በሰው ምስክር ለማስረዳት አይቻልም የሚል ይዘት ያለው ድንጋጌ ነው ከሚል አሰቤ ስለመሆኑ ተረድተናል ይሁንና አመልካች እንዲሰሙለት አየጠየቀ ያለው በሁለቱም ውሎች ላይ አማኞች ናቸው ተብለው የፈረሙ ምስክሮች አንጅ በውሉ ላይ ያልተጠቀሱ ሌሎች ምስክሮች አይደሉም በመሆኑም ከላይ የተመለከተው ድንጋጌ ክልከላ የሚያደርገው አከራከሪ በሆነው ውል ላይ ይዘቱ ላይ ምስክሮች እንደይሰሙ እንጅ በጉዳዩ ላይ አማኞች በመሆን የፈረሙ ምስክሮች ካሉ ስለ ውሉ መኖር አለመኖር እንዳያስረዱ ክልከላ ስለማደረጉ ህጉ አያሳይም በተያዘው ጉዳይ ግራ ቀኙ ለክርክሩ ምክንያት በሆነው ውል ላይ አልተማመኑም እንዲህ ከሆነ ደግሞ አመልካች ክሱን ለማስረዳት የጠቀሳቸው የሰው ምስክሮች እና የሰነድ ማስረጃ ሊመረመርሉት ይገባል ፍርድ ቤቱ በአመልካች የቀረቡ ምስክሮች ከሰማ በኃላ የሰጡት ቃል በህጉ አግባብ መዝኖ ምክንያት በመስጠት ሊቀበለው ወይም ላይቀበለው ይችላል ነገር ግን የአመልካች ምስክሮች አከራካሪ በሆነው የውል ጉዳይ ምን ዓይነት ምስክርነት እንደሚሰጡት ሳይታወቅ ከወዲሁ ሳይሰሙ በጽሁፍ ሰነድ ላይ ብቻ ተመስርቶ የአመልካች ክስ ውድቅ ማድረጉ በህጉ አግባብ ሆኖ አልተገኘም የአመልካች ምስክሮች እንዲሰሙ ካልተደረገ ያቀረበው ክስ ለማስረዳት የሚቸገር ስለመሆኑ ግልጽ ነው አመልካች እና ተጠሪዎች የሚከራከሩበት መሰረታዊ የውል ይፈጸምልኝ ክስ በተጠሪዎች የተከደ በመሆኑ ግራ ቀኙ በተካካዱበት ነጥብ ላይ አመልካች ማስረጃ የማቅረብ መብቱ ሊጠበቅለት ይገባል በአመልካች የቀረበው ክስ ውድቅ ሊደረግ የሚችለው ያቀረበቸው የሰውና የሰነድ ማስረጃዎች በሕጉ አግባብ ተስምተው የሰጡት ቃል ይዘት ተመዝኖ በምክንያት የተደገፈ ሲሆን ብቻ ነው በመሆኑም የስር ወረዳ ፍርድ ቤት እና ጉዳዩን በየደረጃው በይግባኝ እና በሰበር የተመለከቱት ፍርድ ቤቶች የአመልካች ክሱን የማስረዳት ማስረጃ የማስማት መብቱ አልፈው ክሱን ውድቅ ማድረጋቸው የፍስስህቁ እና መሰረታዊ ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ ያላገነዘበ ነው ብለናል ስለሆነም የስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ አና ትፅዛዝ የአመልካች የመደመጥና ክሱን የማሳረዳት መብቱ ያለከበረ በመሆኑ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው በዚሁም ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ የአዳሚ ቱሉ ወረዳ ፍርድ ቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው ውሳኔ የምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በወቁ በ ዓም የሰጠው ውሳኔ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ በ ዓም የሰጠው ትዕዛዝ ተሸራል የአዳሚቱሉ ወረዳ ፍርድ ቤት የተዘጋውን የመዝገብ ቁጥር በመክፈት በፍርድ ይዘቱ በተገለጸው መንፈስ አመልካች በክሱ የጠቀሳቸው እና ለክርክሩ ምክንያት በሆኑ ውሎቹ ላይ እማኞች የነበሩ ግለሰቦች ቀርበው ግራ ቀኙ እያከራከራ ያለው ውል መፈጸም ያለመፈጸሙን ውሉ መኖር ያለመኖሩን ምስክርነታቸው እንዲሰጡ ከተደረገ በኃላ የሰጡት ቃል በህጉ አግባብ ተመዝኖ ጉዳዩ ተገቢ ህጋዊ ውሳኔ እንዲሰጥበት በፍስስህቁ መሠረት መልሰንለታል ይፃፍ ወጪና ኪሳራ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘጋ ወደ መቤት ተመለሰ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሩለ የሰመቁጥር የካቲት ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ተኽሊት ይመሰል አንዳሻው አዳነ ቀነዓ ቂጣታ አመለካች ሙገር ሲሚንቶ ኢንተርፕራይ ኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ነፈጅ ግርማ ዘለቀ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ኤፍሬም አሸቱ የቀረበ የለም መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የመኪና ሽያጭ ውልን መሰረት ያደረገ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪ ባሁኑ አመልካች ላይ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም ባጭሩ አመልካች መጋቢት ቀን ዓም ባወጣው የመኪና ሽያጭ ጨረታ ላይ ተሳትፈው የታርጋ ቁጥር ኢት የሆነውን መኪና በብር አንድ መቶ ፃያ ሰባት ሺህ ዘጠኝ መቶ አስራ አምስት ብር ከፃምሳ አምስት ሳንቲም የገዙ ቢሆንም ለስም ዝውውሩ ከገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን የተሸከርካሪውን ማጣሪያ ክሊራንስ እንዲመጣ መጠየቃቸውንና ተጠሪ አመልካችን በዚህ አግባብ አንዲፈፀም ማስጠንቀቂያ ቢሰጥም አመልካች ለማስጠንቀቂያው በሰጠው ምላሽ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ስም ዝውውሩ እንዲፈጸም ቃል የገባ ቢሆንም አለመፈጸሙን በዚህ መሰረት አመልካች መኪናውን ለገዛው ተጠሪ ስም ለማዛወር የሚረዱ ሰነዶችን ለተጠሪ የማስረከብ ግዴታውን ያልፈፀመ እና የመኪናው የኪራይ ገቢ ዋጋ በቀን ገቢ ተሰልቶ ብር ሁለት መቶ አምስት ሺህ ጥቅም የቀረባቸው መሆኑን ዘርዝረው አመልካች ለተጠሪ መኪናው ከግብርና ታክስ እዳ ነፃ የሆነበትን የክሊራንስ ሰነዶች እንዲያስረክብ በቀን የታጣ ገቢ ብር እንዲከፍል ሰነዶቹን አስከሚያስረክብ ድረስ ያለውን ኪሳራ የመጠየቅ መብት እንዲጠበቅላቸው ይወሰን ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ አመልካች ለክሱ በሰጠው መልስም ተጠሪ አከራካሪውን መኪና ከአመልካች በጨረታ መግዛታቸውን ሳይክድ በመኪናው ላይ ምንም አይነት አዳና እገዳ የሌለበት መሆኑን መኪናው ሲሸጥም የመኪናውን የባለቤትነት ደብተርሊብሬ ሌሎች ማስረጃዎችን በሙሉ ከነመለያው ለተጠሪ ማስረከቡን ለሚመለከተው አካልም ስመ ፃብቱ እንዲዞርላቸው ነሀሴ ቀን ዓም ደብዳቤ የፃፈላቸውና ተጠሪም ግልባጩን ተረክበው የወሰዱና ለፕሮክጀት ስራ ተቋራጭ ነዛ በገቡ ማስረጃዎች ጋር በተያያዘ ከኢትዩጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ጋር በተፈጠረ ችግር ኃላፊነትት የለብንም በማለት መከራከሩን የሚያሳይ ነው የስር ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ መርምሮ አመልካችን ለክሱ ኃላፊ በማድረግ አመልካች ለተጠሪ መኪናው ከግብርና ታክስ እዳ ነባ የሆነበትን የክሊራንስ ሰነዶች እንዲያስረክብ በቀን የታጣ ገቢ ብር እንዲከፍል ሰነዶቹ እስከሚያስረክብ ድረስ ያለውን ኪሳራ ደግሞ ተጠሪ የመጠየቅ መብት የተጠበቀ መሆኑን ገልፆ ወስኖአል በዚህ ውሳኔ የአሁኑ አመልካች ቅር በመሰኘት ይግባኙን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርቦ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ ፍርድ ቤቱም ጉዳዩን መርምሮ የስር ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ ሙሉ በሙሉ አጽንቶታል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘት ለክሱ መነሸ የሆነውን መኪና አመልካች በግልጽ ጨረታ ሽጦ የስም ዝውውር በተመለከተም በጨረታው መመሪያው መሰረት በሕግ የሚፈለገውን ተግባር ሁሉ አመልካች ድርጅት ፈጽሞ እያለ ንብረቱ ለስም ዝውውር ምንም አይነት እዳና እገዳ ሳይኖርበት የሕግና የፍሬ ነገር መሰረት በሌለበት አግባብ አመልካች ለክሱ ኃላፊ ተደርጎ የቀን ገቢ ብር እና የጠበቃ አበል እንዲከፍል መወሰኑ ያላግባብ ነው የሚል ነው። የሚለውን ጭብጥ በመያዝ ጉዳዩን መርምረናል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው ተጠሪ የአካል ጉዳት አድርሷል ተብሎ የተከሰሰው በሚስቱ ላይ ሲሆን ይህ አድራጎት ሲፈፀም በጊዜውና በቦታው ደርሰው የግል ተበዳይን ከድብደባው ተግባር ያስቀራት ሁለት ፖሊሶች መሆናቸው በአመልካች ክስ ተጠቅሶ እነዚህ ፖሊሶች ለምስክርነት ተቆጥረው ፍርድ ቤት ቀርበው የመሰከሩ መሆኑን ፖሊሶቹ ፍርድ ቤት ቀርበው በተመሳሳይ የሰጡት ምስክርነት ቃል ደግሞ በጊዜው በፖሊስ ጣቢያ ውስጥ በጥበቃ ስራ ላይ የነበሩ መሆኑን ተጠሪ ቀደም ሲል ፖሊስ ጣቢያ ገብቶ እንደነበር የግል ተበዳይ ከቀነ ላይ መጥታ ከተጠሪ ጋር ጭቅጭቅ ስትፈጥር ጊዜ በዚያ ግቢ ውስጥ እንዲህ አይነት ጭቅጭቅ መፍጠር አግባብ ያለመሆኑን አስረድተዋት የግል ተበዳይን ያረጋጉ መሆኑን ሆኖም የግል ተበዳይ በግንባር ላይ እብጠት ይታይባት እንደነበርና አፏ ላይም ደም ይታይባት የነበረ ቢሆንም ማን እንደመታትና እንዳቆሰላት የማያውቁ መሆኑን የሚያሳይ መሆኑን ፖሊሶቹ በጥበቃ ስራ ላይ የነበሩና የግል ተበዳይ ጉዳት ደረሰባት የተባለው በሜዕላባ ቀበሌ ልዩ ስሙ ውፃ ዋና ፊት ለፊት ሁኖ በዚህ ቦታ ላይ የነበረውን ክስተት ምስክሮቹ እንደማያውቁና በፖሊስ ጣቢያ ውስጥ ስለነበረው ሄደት የመሰከሩ መሆኑን የስር ፍርድ ቤት ማስረጃዎቹን መዝኖ በፍሬ ነገር ደረጃ ያረጋገጣቸው ነጥቦች መሆናቸውንና በዚህ ረገድ ተመሳሳይ ስልጣን ያለው የሀድያ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ተመሳሳይ ድምዳሜ ላይ የደረሰ መሆኑን ነው አመልካች በዚህ የክርክር ደረጃ አጥብቆ የሚከራከረው የስር ፍርድ ቤት ምስክሮቹ መጠየቅ ይገባቸው የነበራቸውን ማጣሪያ ጥያቄዎችን አልጠየቀም ፖሊሶቹ በምርመራ ጊዜ የሰጡት የምስክርነት ቃል ፍርድ ቤት በቀረቡ ጊዜ ለውጠው በወንጀልም የተቀጡ በመሆኑ በምርመራ ጊዜ የሰጡት የምስክርነት ቃላቸው በወመሕሥሥቁጥር ቀርቦ መታየት ነበረበት የግል ተበዳይም ለምስክርነት የተቆጠረች በመሆኑ መሰማት ነበረባት በሚል ነው በመሰረቱ በወንጀል ክርክር ሂደት ምስክሮች ሲጠየቁ በተከራካሪ ወገኖችም ሆነ በፍርድ ቤት የሚጠየቁ ጥያቄዎች አይነታቸው የትኞቹ እንደሆነ በወንጀለኛ መቅጫ ስነ ስርዓት ሕጉ በቁጥር ጥር እና ስር የተመለከተ ሲሆን የማስረጃ አቀራረብና አቀባበል ስርዓትም በዚሁ ሕግ ተመልክቶአል አቃቤ ሕግ ክሱን ያስረዱልኛል ብሎ የቆጣራቸው ምስክሮችን ሲያሰማ በዋና ጥያቄ ስር ተገቢ ጥያቄዎችን የመጠየቅ ኃላፊነት ያለበት ሲሆን ፍርድ ቤቱ ማጣሪያ ጥያቄ ሊጠየቅ የሚችለውም ያልተብራራለት የምስክርነት ቃል ሲኖር መሆኑን ስለፍርድ ቤቱ ሚና የሚያመላክተው የወመሕሥሥቁጥር እና ድንጋጌዎች ይዘት ያስገነዝባሉ ከእነዚህ ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ መረዳት የሚቻለው በመሰረቱ ማስረጃ ማቅረብና ምስክሮችን መመርመር የዓቃቤ ህግና የተከሳሹ ኃላፊነት ቢሆንም ፍርድ ቤቱም ውስን ሚናዎች የአሉት መሆኑን ነው በአነዚህ ድንጋጌዎችና በሌሎች ድንጋጌዎች መሰረት ምስክሮችን መመርመር የባለ ጉዳዮች ሚና ቢሆንም ፍርድ ቤቱ ትክክኛ ፍርድ ለመስጠት አስፈላጊ መስሎ ከታየው ፍርድ ቤቱ በማንኛውም ጊዜ ምስክሮቹን የማብራሪያ ጥያቄ መጠየቅ እንደሚችል በወመህቁ የተመለከተ ሲሆን በወመሀስስቁ መሰረት ትክክለኛ ፍርድ ለመስጠት ምስክርነቱ አስፈላጊ ከመሰለው ፍርድ ቤቱ ፍርድ ከመስጠቱ በፊት በማንኛውም ጊዜ ማንኛውንም ምስክር አስቀድሞ ቃሉን የሰጠም ሆነ ያልሰጠ መጥራት የሚችል ሲሆን እንዲሁም አቃቤ ህጉ ወይም ተከሳሹ በምስክር ዝርዝር ላይ ያልተጠቀሱ ምስክሮች እንዲቀርቡላቸው በጠየቁ ጊዜም ምስክሮቹ ነገሩን ለማዘግየት ሳይሆን ለትክክለኛ ፍትህ አስፈላጊ መስሎ ከታየው ምስክሮቹ እንዲጠሩ ፍርድ ቤቱ ለማዘዝ ይችላል ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤትም ተጨማሪ ማስረጃ ሊሰማ የሚችለው ተጨማሪ መስማት የሚያስፈልግ መስሎ ሲታየው ስለመሆኑ በወመህቁጥር ስር ተመልክቷል ከእነዚህ በማስረጃ አቀራረብና አቀባበል ሂደቶች ፍርድ ቤቱ ስለሚኖረው ሚና ከሚደነግጉት ሕጋዊ ስርዓቶች መረዳት የሚቻለው በሕጉ ተለይቶ የተሰጠውን ሚና ፍርድ ቤቱ ሊያከናውን የሚችለው የፍርድ ቤቱን ገለልተኛነነቱን በማይነካ መልኩ በጥንቃቄ መሆን የአለበት መሆኑን ነው ስለሆነም በወመህሥሥቁ እና እንዲሁም ድንጋዎች ይዘትና መንፈስ ውጪ ፍርድ ቤት ወይም ዳኛው የቀረበለትን ጉዳይ በተመለከተ ማስረጃ ለመፈለግ የግሉን ምርመራና የምርመራ ስራ ለማድረግ የሚችልበት የዳኝነት አሰጣጥ ስርአት የለም እንዲሁም በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ላይ አንድ ምስክር በፖሊስ ምርመራ ወቅት የሰጠው ቃል ዓቃቤ ሕግ ወይም ተከሳሹ ባመለከተ ጊዜ የተሰጠውን ምስክርነት ፍርድ ቤቱ ሊመለከተው እንደሚችል የተደነገገ ቢሆንም የዚህ ድንጋጌ መሰረታዊ አላማም በምርምራ ጊዜ ተሰጠ የተባለውን የምስክርነት ቃል በፍርድ ቤት ምስክሩ ቀርቦ ቢለውጠው ይኹው ምስክርነት እንዲቃናና ፍርድ ቤት ለያዘው ክስ ሁልጊዜ ከብደት እንዲሰጠው ለማድረግ ነው ተብሎ አይታሰብም ከላይ ከተመለከቱት በወንጀል ጉዳይ የማስረጃ አቀራረብና አቀባበል ስርዓቶች አንጻር የተያዘውን ጉዳይን ስንመለከትም አመልካች ድርጊቱ ሲፈጸም በቦታው ተገኝተው ተመልክተዋል የተባሉት ፖሊሶች ቃላቸውን ስለቀየሩና በወንጀል ስለተቀጡ በምርመራ ጊዜ የሰጡት የምስክርነት ቃል ለማስረጃነት መቅረብ ነበረበት ፍርድ ቤቱም ማጣሪያ ጥያቄዎችን መጠየቅ ነበረበት በማለት የሚያቀርበው የሰበር ክርክር የሕግ መሰረት የሌለው ሁኖ አግኝተናል እንዲሁም የግል ተበዳይ የሆኑት ወሮ ነጻነት አለሙ በስር ፍርድ ቤት መሰማት ነበረባቸው የሚለው ቅሬታውም ምስክራ በጉዳዩ ምስክር ሁነው አስከተቆጠሩ ድረስ በስር ፍርድ ቤት እንዲሰሙ ማድረግ የአቃቤ ሕግ ግዴታ ሁኖ እያለና ምስክሯ ሳይሰሙ የታለፈበት ሂደት በፍርድ ቤቱ ግድፈት ስለመሆኑ ባልተረጋገጠበት አግባብ በሰበር ቅሬታነት ሊነሳ የሚችልና ተቀባይነት የሚያገኝ ሁኖ አልተገኘም በአጠቃላይ አቃቤ በሕጉ የተጣለበትን የማስረጃ ማቅረብና ጉዳዩን በበቂና በአሳማኝ የማስረዳት ግዴታውን ባልተወጣበት ሁኔታ በማስረጃ አቀራረብናና አቀባበል ረገድ ለፍርድ ቤቱ በሕጉ በግልጽ ተለይተው የተሰጡት ሚናዎችን ባላገናዘበ መልኩ ፍርድ ቤቱ የምርመራና የምርመር ኃላፊነት ሊወጣ ይገባል በሚል ይዘትና መንፈስ የቀረበው የአቃቤ ሕግ የሰበር አቤቱታ ተቀባይነት የሌለው ነው በመሆኑም የበታች ፍርድ ቤቶች ደግሞ ፍሬ ነገሩን በማጣራትና ማስረጃን በመመዘን ተጠሪ በግል ተበዳይ ላይ በክሱ ላይ የተገለፀውን አድራጎት ስለመፈጸሙ እንደክሱ አልተነገረበትም በማለት በነዓ እንዲሰናበት የሰጡት ብይን መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የለበትም በማለት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በሆሳእና ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር በ ዓም ተሰጥቶ በሀድያ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ታህሳስ ቀን ዓም በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሉት በመቁጥር በ ዓም በትፅዛዝ የፀናው ውሳኔ በወመሥሥሕቁጥር ሀ መሰረት ፀንቷል ተጠሪ የወንጀል ድርጊቱን ስለመፈጸሙ አልተረጋገጠም ተብሎ በነባ እንዲሰናበት በተሠጠው ብይን የተፈጸመ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የለም ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞችአልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ተኽሊት ይመሰል አንዳሻው አዳነ ቀነዓ ቂጣታ አመልካችየፌደራል ዐቃቤ ሕግ ሮዛ በላቸው ቀረቡ ተጠሪ ዱባይ አውቶ ጋለሪኤልኤልሲ ም አበበ አስማረ ወርልድ ኢንተርናሽናል ፍሪዞን ካምፓኒ መዝገቡ የተቀጠረው መርምሮ ፍርድ ለመስጠት ነው በመሆኑም ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ይህ የሰበር አቤቱታ ሊቀርብ የቻለው አመልካቾች ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ ታህሳስ ቀን ዓም በሰጠው ትእዛዝ ላይ የቀረበውን ይግባኝ የፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ይግባኝ የሚባልበት አይደለም በማለት መዝገቡን በመዝጋቱ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለቱ ነው ጉዳዩ የሕግ ሰውነት የተሰጠው ድርጅት የወንጀል ክስ በቀረበበት ጊዜ በጠበቃ የመወከል ላይ የተሰጠ ትእዛዝ ይግባኝ ሊቀርብበት የሚገባ መሆን አለመሆኑን የሚመለከት ነው በስር ፍቤት ከሳሽ አመልካች ሲሆን ተከሳሾች እነአሽረፋ አወል አብዩ ሰዎች ሲሆን ተጠሪዎች ኛ እና ኛ ተከሳሾች ነበሩ አመልካች በተከሳሾች ላይ የተለያዩ ክሶችን ያቀረበ ሲሆን በተጠሪዎች ላይ ያቀረበው ክስ ኛ ክስ የወህቁ ለ እና የገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር አንቀጽ የተመለከተውን በመተላለፍ የንግድ ትርፍ ግብር ባለመክፈል ኛ ክስ የወህቁ ለ እና የተጨማሪ አሴት ታክስ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ በመተላለፍ ግብይት ባካፄዱባቸው ሥራዎች ተጨማሪ እሴት ታክስ አሳውቆ ባለመክፈል ኛ ክስ የወህ ቁጥር ለ እና የገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሀለ እና ለ በመተላለፍ ለባለሥልጣኑ መስሪያ ቤት መካተት የሚገባውን ነጥብ በማስቀረትና ሀሰተኛ ወይም አሳሳች ማስረጃ በማቅረብ ኛ ክስ የወህቁ ሀ ለ እና የተጨማሪ አሴት ታክስ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሀ ለ እና በመተላለፍ ለግብር ሰብሳቢ ባለሥለጣን መሥሪያ ቤት መካተት የሚገባውን ነጥብ በማስቀረት እና ሀሰተኛ ወይም አሳሳች ማስረጃ በማቅረብ የሚሉ ሲሆኑ ኛ ተከሳሽ የነበረው ኛ ተጠሪ በፍቤቱ ጥሪ መሠረት ኛ ተከሳሽ የነበረው ኛ ተጠሪ በጋዜጣ ጥሪ መሠረት ጠበቃው ቀርበው የክሱ ማመልከቻ የደረሳቸው ሲሆን ፍርድ ቤቱ በጋዜጣ ተጠርተው ባልቀረቡት ላይ በሌሉበት ክርክሩ እንዲቀጥል አዞ በክሱ ላይ የተጠሪዎች ጠበቃን መቃወሚያ መቀበል ሲጀምር አመልካች የተጠሪዎች ሥአስኪያጅ እና ባለቤት የሆኑት በክሱ በተራ ቁጥር እና የተጠቀሱት ከህግ ተሰውረዋል ስለዚህ እነዚህን የወከሉ ጠበቃ ለድርድቶቹም መከራከር አይችሉም ድርጅቶቹ የሚከሰሱት ሥአስኪያጅ ወይም ሠራተኞች በፈፀሙት ድርጊት ነው ሥአስኪያጅ በሌለበት እንዲታይ ከታዘዘ የድርጅቶቹም ጉዳይ በሌሉበት መታየት አለበት በማለት ያቀረበው ከአቤቱታ በመመርመር አመልካች ያቀረበው ክስ የድርጅቶቹ ከሥራ አስኪያጆች የተለያየ ነው በጠበቃ የመወከል መብት ደግሞ ለሁሉም እኩል የሚያገለግል መብት ነው አንድ ድርጅት በወንጀል ህግ ድንጋጌ ተከሳሽ ለመሆን የሚያበቃ ሁኔታ አለ ተብሎ ክስ ከቀረበ በህገ መንግስቱ አንቀጽ መሠረት በጠበቃ የመወከል መብት አለው ይህንን የሚጻረር አሠራርም ሆነ ሌላ ህግ ተፈጻሚነትየሌለው መሆኑን ይደነግጋል ስለዚህ የአሁን ተጠሪዎች በጠበቃ መወከል ይችላሉ አለ አመልካች ይህንን ትእዛዝ በመቃወም ያቀረቡትን ይግባኝ የተመለከተው የፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤትም በሰጠው ውሳኔ ዳኝነተት የሚታየው በህጉ በተመለከተው መሠረት ነው በወህሥሥቁ እና በግል ይግባኝ የሚባልባቸውን ምክንያቶች በዝርዝር የተቀመጠ በመሆኑ አሁን ይግባኝ የተባለበት ጉዳይ ወደፊት በክርክር መጨረሻ ውሳኔ ሲሰጥ ተጠቃልሎ ይግባኝ ሊባልበት የሚችል እንጂ አሁን በዚህ ደረጃ ይግባኝ የሚባልበት አይደለም በማለት ዘግቶታል የአመልካች ገጽ የሰበር አቤቱታ መሠረት ያደረገውም በዚሁ ውሳኔ ሲሆን ይዘቱም የወህሥሥሃቁ ይግባኝ የማይባልባቸውን ትእዛዞች የሚዘረዝረው ሆኖ በስር ፍቤት ይህንኑ በመጥቀስ ውድቅ ማድረጉ መሠታዊ ስህተት ነው የወህሥሥቁ የጥፋተኝነት እና የቅጣት ውሳኔ ላይ የሚቀርብ እንጂ ከዚህ ውጭ በሆኑ ጉዳዮች ይግባኝ ማለት ይቻላል አይልም ከቁጥር ጋር ተጣጥሞ ሊተረጉም የሚገባና ከሰበር መቁ ከተሰጠው ትርጉም ጋር የሚጋጭ ነው የወህሥሥቁ በወንጀል ጉዳይ ተከሳሽ በሌለበት ጠበቃ ብቻውን ሊቀርብ እንደማይችል የሚያሳይ ነው የተከሳሽ በጠበቃ የመወከል መብት የተቀመጠው ተከሳሹ በቀረበ ጊዜ ተፈጻሚነት ያለው እንጂ ለመቅረብ ፈቃደኛ ባልሆነ ጊዜ አይደለም የወህ አንቀጽ እንደተመለከተው ድርጅት በወንጀል የሚጠየቀው የድርጅቱ ኃላፊ ወይም ሠራተኛ በሰራው ወንጀል በመሆኑና ለጠበቃው ውክልና የሰጠው ኛ ተከሳሽ የሆነው የኛ አና ኛ ተከሳሽ ድርጅቶች ባለቤትና ሥራ መሪ ከቀረበባቸው ክስ ተሰውረው በሌሉበት እየታየ በጠበቃ ተወክለው መከራከር የህግ መሠረት የለውም በወንጀል ጉዳይ ህጋዊ ሠውነት ያላቸው ድርጅቶት ከድርጅቱ ባለቤት ወይም ሥራ አስኪያጆችና ሠራተኞች ተነጥለው የሚታይ አይደለም ተጠሪዎች በኛ ተከሳሽ በተሰጠ ውክልና እንዲከራከሩ መፍቀድ በሌሉበት እንዲታይ ብይን የተሰጣቸውን ተከሳሾች በጠበቃ እንዲከራከሩ የመፍቀድ ውጤት አለው ስለዚህ በወንጀል ፍትህ ሥርዓቱ ላይም ከፍተኛ አሉታዊ ተጽዕኖ የሚያሳድር በመሆኑ አንዲሻርልኝ የሚል ነው ፍርድ ቤቱም የስር የፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ ከወሥሥህቁ እና ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ ጋር አገናዝቦ ለመመርመር ለሰበር ችሎት ያስቀርባል በመባሉ ተጠሪዎች በሰጡት መልስ የስር ፍቤት ተጠሪዎች በጠበቃ መወከል አይችሉም በማለት አመልካች ያቀረበው ተቃውሞ የመሰረታዊ ህግም ሆነ የስነሥርዓት ህግ መሠረት የሌለው በመሆኑ ፍቤቱ በወህሥሥቁ ውጭ በመሆኑ ሊያልፈው ይገባ ነበር በጠበቃ የመወከል መብት ሕገመንግስታዊ ሆኖ በአንቀጽ የተደነገገ ሲሆን አመልካችም በውጤት ደረጃ በወንጀል ፍትህ ሥርህቱ የሚያስገኘው አሉታዊ ተጽዕኖ አንጻር አክብሮ ሊቀበለው የሚገባ ነው ሰበር መቁ የሰጠው ውሳኔ በወህሥሥህቁ የይግባኝ መብቱ የተገደበውን አመልካችን የሚመለከት አይደለም ከአመልካችና ከተጠሪ ክርክር ጋር ግንኙነት የሌለው በመሆኑ ለጉዳዩ አግባብነት የለውም የኢትዮጵያ ፍርድ ቤቶች በመልስ ሰጪዎችላይ የወንጀል ዳኝነት ሥልጣን የላቸውም የወሥሥህቁ እና ተፈጻሚ የሚሆነው ለተፈጥሮ ሠዎች እንጂ የህግ የሰውነት ባላቸው ሰዎች አይደለም አንድ ሠው በግሉ የተከሰሰበት ጉዳይ በሥአስኪያጀነት ከሚመራው የህግ ሠውነት ካለው ድርጅት ጋር ምንም ግንኙነት የለውም ውክልና ለመስጠት መብት ያለው የተፈጥሮ ሠው ስለድርጅቱ በመሆን ጠበቃ መወከል የተፈቀደ ተግባር ነው ተጠሪዎች ከ አና ኛ ተከሳሾች ጋር ፈፀሙ ያለው ተግባር ምንም ግንኙነት የለውም ተጣምረው ወይም በግብረ አበርነት የቀረበባቸው ክስ የለም የወህቁ ተፈጻሚ የሚሆነው በኢትዮጵያ ለተመዘገቡ ድርጅቶች ሲሆን ተጠሪዎች ግን ኢትዮጵያ ውስጥ ያልተመዘገቡ ዓለምዓቀፋ የንግድ ድርጅቶች ናቸው ስለዚህ በተጠሪዎች ላይ ተፈጻሚነት የለውም የድርጅት የወንጀል ኃላፊነት የሥአስኪያጅ የወንጀል ኃላፊነት አያስከትልም ኛ ተከሳሽ የተከሰሰው በራሱ በግሉ ሲሆን ከተጠሪዎች ጋር ክስ አልቀረበበትም ሌሎች በአመልካች ተነስተዋል ባሉት ነጥብም በዝርዝር መልስ ሠጥተዋል አመልካችም የመልስ መልስ አቅርበዋል የክርክሩ አጠቃላይ ሂደት ከላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም የተነሱትን ክርክሮች ያስቀርባል ከተባለበት ጭብጥ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ መርምረናል አመልካች በእነ አሽረፍ አወል ሰዎች ላይ በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ባቀረበው የወንጀል ክስ የአሁን ተጠሪዎች ኛ እና ኛ ተከሳሾች በመሆን በጠበቃቸው አማካኝነት በችሎት የተገኙ ቢሆንም አመልካች ተከሳሾች ያልቀረቡና ሥራ አስኪያጆችም በሌሉበት ክርክሩ እንዲሰማ ትእዛዝ ተሰጥቶ ባለበት እነዚህ ተከሳሾች በጠበቃ ተወክለው መከራከር አይችሉም በማለት የቀረበውን ተቃውሞ ፍርድ ቤቱ ውድቅ በማድረግ ትአዛዝ የሠጠ ሲሆን በዚሀ ትእዛዝ ላይ የቀረበውን ይግባኝ ሠሚው የፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ወደፊት በክርክሩ መጨረሻ ውሳኔ ሲሰጥበት ይግባኝ ሊባልበት የሚችል እንጂ በዚህ ደረጃ ይግባኝ የሚቀርብበት አይደለም በማለት በወሥሥህቁ እና መሠረት መዝገቡን ዘግቷል ስለሆነም በዚህ ሰበር ችሉት በቅድሚያ መታየት ያለበት ተጠሪዎች በጠበቃ ሊወከሉ ይገባል ወይስ አይገባም የሚለው ጭብጥ አና አመልካችና ተጠሪ በሰፊው ያደረጋቸውን ክርክሮች ሳይሆን ተጠሪዎች በጠበቃ ሊወከሉ ይገባል በማለት የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በሰጠው ትእዛዝ ላይ ይግባኝ ሊቀርብ አይገባም በማለት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይሰሚ ችሎት በሰጠው ውሳኔ ላይ መሠታዊ ስህተት መኖር አለመኖሩን ነው የፌደራሉ ጠቅላይ ፍድ ቤት ለውሳኔው መሠረት ያደረገው የወሥሥሕቁ የትእዛዝ ይግባኝ ስላለመኖሩ እና የወሥሥሕቁ የጥፋተኝነት ውሳኔ በተሰጠበት ወይም በቅጣቱ ይግባኝ ስለማለት የሚደነግገውን ነው ይግባኝን በተመለከተ መሠረቱ የኢፌድሪ ሕገመንግስት ሲሆን የተከሰሱ ሰዎችን መብት በሚደነግገው አንቀጽ ላይ ክርክሩ በሚታይበት ፍርድ ቤት ትአዛዝ ወይም ፍርድ በተሰጠባቸው ጉዳዮች ላይ ሥልጣን ላለው ፍርድ ቤት ይግባኝ የማቅረብ መብት ያላቸው መሆኑን ይደነግጋል ስለዚህ አንድ የበታች ፍርድ ቤት በሰጠው ትእዛዝ ወይም በፍርዱ ቅር የተሰኘና ፍትህ ተዛባብኝ የሚል ተከራካሪ ወገን ቅሬታውን ለበላይ ፍርድ ቤት አቅርቦ ፍርዱ እንዲመረመር እና ተፈፀመ ያለው ሥህተት እንዲታረምለት ይግባኝ የማለት መብት ተሠጥቶታል የሥነሥርዓት ህጐች ዋናው ዓላማ ፍትሐዊ ኢኩኖሚያዊና አፋጣኝ በሆነ መንገድ ክርክሮች እንዲያልቁ ማስቻል በመሆኑ ፍርድ ቤቶች የሥነሥርዓት ህጉን አስመልክቶ ክርክሮች ሲቀርቡ ከተከራካሪ ወገኖች መብት አልፎም የሕዝብን ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅና የተፋጠነ ፍትህ ለመስጠት በሚያስችል መልኩ መተርጉም ይኖርባቸዋል ከዚህም አንጻር በወንጀል ክስ ጉ ዳይ ይግባኝ የሚባልባቸውን የፍርድ ቤት ውሳኔዎች የወሥሥሕቁ ስለ ይግባኝ መሠረቱ ሊዘረዘር የሥረነገር ክርክሩን የሚያቋርጡ መሆናቸውን የሚያመለክት ሲሆን ይኸውም የጥፋተኝነት ውሳኔ የቅጣት ውሳኔ ለጊዜው የመለቀቅ ከ እና በነፃ የመለቀቅ ውሳኔ ባህቪሸ መሆናቸውን ያመለክታል ነገር ግን የሥረነገር ክርክር የሚያቋርጡ እአንደቀጠሮ መስጠት አለመስጠት እንደማስረጃ መቀበል አለመቀበል የመሳሰሉት የብይን ትእዛዝ ሁኔታዎች ወዲያውኑ ይግባኝ የማይባልባቸው ናቸው ሆኖም ግን በአነዚህ ብይንትአዛዞች ላይ ወዲያውኑ ይግባኝ ለማለት ባይቻልም ፍርድ ቤቱ ነገሩን ሠምቶ የመጨረሻ ውሳኔ በሚሰጥበት ጊዜ ፍርዱን በመቃወም ይግባኝ ሲቀርብ እነዚህን በክርክሩ ሂደት የተሰጡ እትዛዞች የቅሬታው ምክንያት ሊሆኑ እንደሚችሉ የወሥሥሕቁ መደንገጉ የተፋጠነ ፍትህ የማይግኝት ህገመንግስትዊ መብት ያለውን ተከራካሪ ተጠቃለው መታየት በሚችሉ ሁኔታዎች ምክንያት ክርክሩ እንዳይዘገይ የማድረግ ዓላማ ያለው መሆኑን የማያስገነዝብ ነው በዚህ በያዝነው ጉዳይም የስር ፍርድ ቤት ይግባኝ ሊባልበት የሚገባ አይደለም ያለው በወሥሥህቁ እንደተመለከተው የሥረነገር ክርክሩን የማያቋርጥ እና ፍርድ ቤቱ ነገሩን ሠምቶ የመጨረሻ ውሳኔ በሚሰጥበት ወቅት የቅሬታ ምክንያት ሆነ ተጠቃሎ ይግባኝ ሊባልበት የሚችል መሆኑን መሠረት በማድረግ ነው አመልካች የሰበር መቁ የተሰጠን አስገዳጅ የህግ ትርጉም መሠረት በማድረግ ያቀረቡት መከራከሪያም ቢሆን ጉዳዩ የክስ ማሻሻልን የሚመለከት ሆኖ የተሰጠው ትእዛዝ በቀጣይ የወንጀል ክርክር ሂደት ጋር የሚያስተሳስረው ነገር ባለመኖሩ ድጋሚ ክርክር የሚቀርብበት ዕድል የሌለ በመሆኑ ትእዛዙ የመጨረሻ በመሆኑ ከዋናው ክርክር ጋር ተጠቃልሉ ይግባኝ ሊባልበት የማይችል መሆኑን መሠረት በማድረግ የተሰጠ በመሆኑ ጠበቃ በመወከል ላይ በተሰጠው ትእዛዝ ጋር ተመሳሳይነት የላቸውም በአጠቃላይ የፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተጠሪ በጠበቃ መወከልን አስመልክቶ በተሰጠው ትእዛዝ ላይ ይግባኝ ሊቀርብበት የሚገባ አይደለም በማለት የሰጠው ውሳኔ ከወሥሥሕቁ እና አንጻር መሠረታዊ ሥህተት የተፈፀመበት ሆኖ አልተገኘም ስለሆነም ተከታዩ ተወስኗል ውሳኔ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ በቀን ታህሳስ በሰጠው ትእዛዝ ላይ የቀረበው ይግባኝ ላይ የፌጠፍርድ ቤት በመቁ በቀን ጥቅምት የሰጠው ውሳኔ ፀንቷል ትእዛዝ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ የቀጠለው ክርክር ለጊዜው እንዲታገድ በ የሰጠው የእግድ ትእዛዝ ተነስቷል መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ ቀን ዓም ዳኞች አለማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ተኽሊት ይመሰል እንደሻው አዳነ ቀነዓ ቂጣታ አመልካች ወሮ አመለወርቅ ጌታነህ ቀረቡ ተጠሪ የፌዴራል ስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ዐህግ የቀረበ የለም መዝገቡ መርምረን ተከታዩን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የወንጀል ክስ የሚመለከት ሲሆን የተጀመረው በፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ነው የአሁኑ ተጠሪ የአሁኗ አመልካች ጨምሮ በ ተከሳሾች ላይ ክስ ማቅረቡን መዝገቡ ያስረዳል የአሁኑ ተጠሪ በስር ፍቤት ኛ ተከሳሽ በነበሩት የአሁኗ አመልካች ያቀረበው ክስ ባጭሩ በንፋስ ስልክ ከተማ ቀበሌ የቤት ቁጥር የማይታወቅ ንግድ ቤት ውስጥ ስልክ የማስደወል ፈቃድ ሳይኖራት ከቴሌ ኮሚንኬሽን ሲስተም በመደበቅ ስልክ ማስደወል የሚያስችል ራስ አዲስ ፒሲቶከር እና ራስ ዳሽን የተባሉ ሶፍትዌሮችና የካርድ ቁጥሮች ልለርርዐህበ በህበ ከኛ እና ኛ ተከሳሾች በመግዛት እንዱሁም ለጊዜው ማን እንዳስመጣው የማይታወቅ ኔት ፎን ዲያለር የተባለ ሶፍትዌር በመጠቀም ኛ እና ኛ ተከሳሾች ከኛ እአና ኛ ተከሳሾች ጋር በስውር በመመሳጠር ባዘጋጁት ህገወጥ ተግባር በመታገዝ ወደ ወጭ አገር ስልክ በማስደወል እኤአ ከ እስከ ለ አመታት ከ ቀናት ደቂቃዎች ወደ ተለያየ አገራት ከኢትዮጵያ ቴሌኮሚኒኬሽን ሲስተም መደበቅ የሚያስችል ቴክኖሎጄ በመጠቀም በህገወጥ መንገድ በማስደወል ብር ሰባት ሚሊዮን ሰባት መቶ ዘጠና ሺህ አራት መቶ ብር በመንግስት ጥቅም ላይ ጉዳት እንዲዲረስ በማደርገና በህገወጥ መንገድ ብር ሶስት ሚሊዮን ዘጠና አምስት ሺህ ሁለት መቶ ብር ተጠቃሚ በመሆኗ እንዲሁም በሽያጭ የተዘጋጁ ግምታቸው ህሀ የሚያወጡ የካርድ ቁጥሮች በህገ ወጥ ሱቋ ውስጥ በመገኘታቸው የኢፌዴሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ ሀ ሐ የተመለከተው በመተላለፍ በህዝብና በመንግስት ጥቅም ላይ ጉዳት አድርሳለች የሚል ነው አመልካች በተጠሪ የቀረበባት ክስ ክዳ በመከራከራ የስር ፍርድ ቤት የዐቃቤ ህግ ማስረጃ ካደመጠ በኃላ እንድትከላከል ብይን ሰጥቷል የአሁኗ አመልካች የበኩሏን የመከላከያ ማስረጃ በማስቀረብ አስምታለች ፍርድ ቤቱም የግራ ቀኙ ክርክር እና ማስረጃ ከመረመረ በኃላ የአሁኗ አመልካች አና ሌሎች ተከሳሾች በክሱ በተገለጸው አግባብ ከቴሌኮሚኒኬሽን እውቅናና ፈቃድ ውጭ ሶፍትዌሮችን በመገልግል በኢንተርኔት ስልኮች በማስደወል ከፍተኛ ገንዘብ መሰብሰባቸውንና መጠኑ ከፍተኛ የሆነ ገንዘብ የቴሌኮሙኒኬሽንን መስርያቤት ማስጣታቸውን ተረጋግጦባቸው አልተከላከሉም በክሱ ላይ የተገለጹት ኛ እና ኛ ተከሳሾች መከላከላቸው የተረጋገጠ ስለሆነ ጉዳዩ የሙስና ወንጀል መሆኑ ይቀራል ይህ በመሆኑም በኛ ክስ የቀረበባቸው ዘጠኝ ተከሳሾች ኛ ኛ ኛ ኛ ኛ ኛ ኛ አና ኛ ተከሳሾች በህገወጥ መንገድ ስልክ በማስደወል ስልክ ለማስደወል ሶፍትዌሮች ማስደወያ ካርድ ቁጥሮችን በማከፋፈል ለአገኙት ህገወጥ ጥቅምና ለአሳጡት ጥቅም ተጠያቂና ጥፋተኛ የሚሆኑት በሙስና ወንጀል መሆኑ ቀርቶ ተከሳሾች ሊጠየቁ የሚገባቸው በኢትዮጵያ ቴሌኮሚኒኬሽን አዋጅ ቁጥር ለማሻሻል የወጣው አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ ድንጋጌ ኢንተርኔት በመጠቀም የድምጽ መልእክትን ማስተላለፍ ወይም የማስተላለፍ አገልግሎት መስጠት ድንጋጌ ተላልፎ መገኘት በመሆኑ የተከሰሱበትን የወንጀል ህግ አንቀጽ ሀ ሐ አና ድንጋጌዎች በወመስስቁ በመለወጥ ከላይ በተጠቀሰው የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌ ጥፋተኛ ናቸው በማለት በአብላጫ ድምጽ ፍርድ ሰጥቷል የስር ፍርድ ቤት የግራ ቀኙ ክርክር የመረመረ ሲሆን ወንጀሉ በከፍተኛ ደረጃ መድቦ ቅጣቱ ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ባወጣው መመሪያ ቁጥር መሰረት በማስላት ወስኗል ድንጋጌው ከ እስከ ከ አመት የሚያስቀጣ በመሆኑ ለከባድ ወንጀል የቕጣት መነሻና መድረሻ ከ ዓመት አስከ ዓመት ከ ወር የሚያስቀጣ በመሆነ በእርከን የሚውድቅ ነው በአሁኗ አመልካች የቀረበው አንድ የቅጣት ማቅለያ ተቀብሎ በእርከን ስር በ አመት እንዲትቀጣ የገንዘብ መቀጮ በተመለከተ ከኢፌዴሪ የኢንፎርመሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ በ ዓም በተጻፈ ደብዳቤ መሰረት በአሁኗ አመልካች ተሰበሰበ የተባለው የገንዘብ መጠን ሶስት ሜሊዮን ስምንት መቶ ዘጠና አምስት ሺ ሁለት መቶ ያለፈቃድ በሰሩበት ጊዜ ውስጥ አግኝተውታል ተብሎ የቀረበባቸውንና በመከላከያቸው ያላስተባበሉት ገንዘብ አጥፍ ገንዘብ ለመንግስት ገቢ ያደረጉ ሲል ፍርድ ሰጥቷል የአሁኗ አመልካች የስር ፍርድ ቤት የሰጠው የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔ በመቃወም ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ያቀረቡት አቤቱታ ተቀባይነት አላገኘም የአሁነ የሰበር አቤቱታ የቀረበገውም የስር ፍቤቶች በሰጡት ውሳኔ ላይ መሰረታዊ የህግ ስህተት ተፈጽሞበታል በማለት ለማስለወጥ ነው። የሥር ፍቤት አመልካች ያቀረበውን ክስ ከምስክሮች ቃል አንጻር ሲታይ ተጠሪ የፈጸመው ድርጊት የተባለውን ድርጊት እንደማይሸፍን በመግለጽ ወደ ዐወሕቁ መለወጡ በአግባቡ ነው እንጂ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ፈጽመዋል የሚያስብል ነገር የለም የሥር ፍቤቶች በፍሬ ነገር ደረጃ እንዳረጋገጡት ዐሕግ ያቀረባቸው ማስረጃዎች ተጠሪው ይህን ሀሰተኛ የንግድ ፈቃድ አዘጋጅቶ እያወቀ የተገለገለበት እንደሆነ የሚያረጋግጡት አይደለም በወሕቁ መሰረት የወንጀል ዛሃላፊነት ሊያስከትል የሚችለው በሀሰት የተዘጋጀ ወይም የተለወጠ ሰነድ እያወቀ የተገለገለበት እንደሆነ ብቻ ነው ተጠሪ እና ያቀረበው መከላከያ ምስክር በሰጡት ቃል ተጠሪ ይህን ሀሰተኛ የንግድ ፈቃድ እንዳላዘጋጀ አና ሐሰተኛ መሆኑን አውቆ እንዳልተገለገለበት ገልዷል በሌላ በኩል በስር ፍቤት የቀረበው የሠነድ ማስረጃ ተጠሪ በዚህ ሀሰተኛ የንግድ ፈቃፈድ በመገልገል ያካሄደው የቡና ንግድ እንደሌለ አረጋግጧል ስለዚህ አመልካች የሥር ፍቤቶች ተጠሪው ይህ ሀሰተኛ የንግድ ፈቃድ በማዘጋጀት እያወቀ የተገለገለበት መሆኑን በማስረጃ አላረጋገጠም በማለት ተጠሪ ከተከሰሰበት ወንጀል በነጻ እንዲሰናበት የሠጡት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ተፈዷሟል በማለት ያቀረበው አቤቱታ ተቀባይነት የለውም የሥር ፍቤት የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ስለሌለው የሚከተለው ውሳኔ ተሰጥቷል ውሳኔ የጌድኦ ዞን ከፍተኛ ፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው ውሳኔ እና የደቡብ ብብሕክመጠቅላይ ፍሃቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው ውሳኔ እና የደቡብ ብብሕክመጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ በ ዓም የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የሌለው በመሆኑ በወመሥሥሕቁ ለ መሰረት ጸንቷል የዚህ ውሳኔ ግልባጭ ለስር ፍቤቶች ይድረስ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ወከ ጉምሩክታክስ የሰመቁ ታህሳስ ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገስላሴ ሙስጠፋ አህመድ ተፈሪ ገብሩ ሸምሱ ሲርጋጋ ፈይሳ ወርቁ አመልካችፁ ሔስ ትራቭል ኃየተየግማህበር ጠበቃ ረታ አለማየሁ ቀርበዋል ተጠሪዎች የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዓህግ ኃይለመሰኮት አበበ ቀርበዋል የኢትዮጵያ ግዮን ሆቴሎች ድርጅት ነፈ ሙላት ማሞ ቀርበዋል መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ተሰጥቷል ተከታዩን ፍርድ በዚህ የሰበር አቤቱታ መዝገብ ክርክር አመልካች ሔስ ትራቭል ኃየተየግማህበር ታህሣስ ቀን ዓም በተፃፈ አቤቱታ የፌጠቅላይ ፍቤት በመቁጥር ጥቅምት ቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠውን ትዕዛዝ በመቃወም የቀረበ ነው ቅሬታውም የአሁን ኛ ተጠሪ ሲከራከር የነበረው ለአመልካች የገበሩት ታክስ ቅናሽ እንዲደረግለት ግብሩን ሲያሳውቅ አብሮ ሕጋዊ ደረሰኝ የተጨማሪ እሴት ታክስ ደረሰኝ ማቅረብ አለበት አመልካች ግን ደረሰኝ ብያቀርብም ህጋዊ አይደለም የሚል ሲሆን ከአሁን በፊት የፌከፍቤት በሰጠው ውሳኔ ለፌጠፍቤት ይግባኝ አቅርበ የፌጠፍቤት በጣልቃ ገቢነት የኢትዮሏያ ግዮን ሆቴሎች ድርጅት ገብቶ እንዲከራከር ወስኖ ወደ ፈከፍቤት በመለሰው መሠረት የኢትግዮን ሆቴሎች ድርጅት በጣልቃ ገቢነት የሰጠው መልስ በግብር ዘመኑ ገቢ ያደረገ መሆኑን ከአሁን አመልካች ብር የሰበሰበና የተኦታ ብር ብቻ እንደሆነ ገልዷል ይህ የጣልቃ ገቢ የኢትዮግዮን ሆቴሎች ድርጅት የሰበሰው የተእታ ብር ብቻ ያለው ስህተት መሆኑና ብር እንደሆነ ይጣራልኝ ብዬ ፍቤቱን ብጠይቅም አልተቀበለኝም በመሆኑም የኢትግዮን ሆቴሎች ድርጅት የተእታ ሲሰበሰብ የነበረው በአንደኛ ተጠሪ የታወቁ ደረሰኞች እንደሆኑና ኛ ተጠሪ የኢትግዮን ሆቴሎች ድርጅት ታክሱን አልከፈሉም ሳይባል የግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ የሰጠውን ውሰኔ የሥር ፍቤት መሻሩ ስህተት በመሆኑ ይታረምልኝ ይላል መዝገቡ ተመርምሮ ክርክር የተነሳበት የተጨማሪ እሴት ታክስ ክፍያ በሥር ጣልቃ ገብ የሆነው የአሁን ኛ ተጠሪ መክፈሉ ተረጋግጦ እያለና የሂሳብ ስሌት ስህተት ካለም በሂሳብ አጣሪ አንዲታይ ተጠይቆ የሥር ፍቤት ይህን ባለማገናዘብ የሰጠው ውሳኔ የህግ ስህተት ነው የሚለውን የአመልካች ቅሬታ ለመመርመር ሲባል ቀርቧል መልስና የመልስ መልስም ተሰጥቶበታል ኛ ተጠሪ መጋቢት ቀን ዓም በተፃፈ መልስ አመልካች በትክክል የዚህን ዘመን የተእታ በስሙ የከፈለ ለመሆኑ የሚያስረዳ ተጨባጭ ደረሰኝ ማቅረብ ሲገባው ያላቀረበ በመሆኑና ኛ ተጠሪ በስሙ ለተጠሪ ገቢ ያደረገው ታክስ በስሜ እንደተከፈለ ተቆጥሮ ይቀነስልኝ በማለት ያቀረበው ክርክር የህግ ድጋፍ የሌለው በመሆኑና የሥር ፍቤት የሰጠው ውሳኔ ስህተት ያለበት በመሆኑ የአመልካች አቤቱታ ውድቅ ይሁንልኝ በማለት ተከላክሏል ኛ ተጠሪም የስር ፍቤት የሰጠው ውሳኔ በተእታ አዋጅና በደንቡ ላይ ተመስርቶ ህጉን ተከትሎ በመሆኑ ስህተት የተፈፀመበት ባለመሆኑ ያፅናልኝ ሲል ተከራክሯል አመልካችም ሚያዚያ ቀን ዓም በተፃፈ የመልስ መልስ አቤቱታውን በማጠናከር ተከራክሯል በዚሁ መሠረት መዝገቡን እንደመረመርነው ከፌከፍቤት ሲሆን የፌከፍቤት ጉዳዩን በይግባኝ አይቶ ውሳኔ የሰጠበት በመጀመሪያ በገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት የግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ የካቲት ቀን ዓም በሰጠው መሠረት በቀረበው ላይ ነው የአሁን አመልካች ይግባኝ ባይ ለግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ ያቀረበው ይግባኝ የግብር ዓላማ በሕጎቹና በደንቦቹ ላይ እንደተጠቀሰው ከሚሰጡ አገልግሎች ላይ ግብሩ ተሰብስቦ በጊዜው ለግብር ሰብሳቢው መስሪያ ቤት ገቢ መደረጉ ሲሆን ይፄውም ገቢ መደረጉ ግብሩን የሰበሰበው በጊዜው የተጨማሪ እሴት ታክስ ከከፈሉት ድርጅቶች ማረጋገጫ ለተገኘበት ሂሳብ በእኛ በኩል አእንዳልተከፈለ ተደርጎ ተቀባይነት ማጣቱ ተገቢ ባለመሆኑ የቀረቡትን ማስረጃ በተገቢው ሁኔታ ዝርዝሩ ታይቶ ይስተካከልልኝ የሚል ሲሆን መልስ ሰጪ የኢትሃጉባለሥልጣንም የሰጠው መልስ በተጨማሪ እሴት ታክስ አቁ አንቀጽ የተእታ ከፋይነት ታክስ ተመዝጋቢ ሰው ከቫት በተቀበለው የተእታ ደረሰኝ መሆን አለበት ይግባኝ ባይ ታክስ የከፈለበትን የተእታ ደረሰኝ ሳያቀርብ ታክሱ እንዲቀነስለት መጠየቁ ተቀባይነት የለውም ይግባኝ ባይ ከ ዓም አስከ ዓም የግብአት ታክስ ከፍያለሁ ቢልም የተእታ የከፈለበትን ማስረጃ ያላቀረቡ በመሆኑ ይግባኛቸው ውድቅ ይሁንልኝ በማለት ተከላክሏል የግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤውም የካቲት ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ ይግባኝ ባይ ለተጠየቁት ግብር ከ ዓም እስከ ዓም የግብር ዘመን የተእታ የግዮን ሆቴሎች ድርጅት በጊዜው በትክክለኛ ፎርማት መሠረት ደረሰኞቹን እንዳላሳተመና በኢንኮይስ እንዲጠቀም የፈቀደለት መሆኑን ገልፆ የግዮን ሆቴሎች ድርጅት በይግባኝ ባይ ስም የተሰበሰበ የተጨማሪ አሴት ታክስ በትክክል ለመልስ ሰጪ ገቢ ያደረገበት ማስረጃ እና ይህንኑ የሚያስረዳ ባለሙያ ቀርበው ገቢ ማድረጋቸውን አስረድተዋል ይግባኝ ባይ በመልስ ሰጪ መሥሪያ ቤት የተጠየቀውን የተእታመክፈሉን የጊዮን ሆቴሎች ያረጋገጠ ሲሆን መልስ ሰጪ ገቢው በትክክል አልደረሰም የሚል ከሆነ የጊዮን ሆቴሎች ድርጅት መጠየቅ እንጂ በይግባኝ ባይ ላይ የወሰነው ግብር አለአግባብ ነው በማለት ወስኗል ይህን ውሳኔ መልስ ሰጪ ለፈፌከፍቤት ይግባኝ ብሎ የፌከፍቤት በሰጠው ውሳኔ የአሁን አመልካች ለፌጠፍቤት ይግባኝ ብሉ የፌጠፍቤት በጣልቃ ገቢነት የኢትዮ ግዮን ሆቴሎች ድርጅት አከራክሮ ውሳኔ እንዲሰጥ ወደ የፌከፍፍቤት በመመለሱ የፌከፍፍቤ በመቁጥር ይግባኝ ባይ የኢትገጉ ባለሥልጣን መልስ ሰጪ ሔስ ትራቭል ኃየተየግማህበር ጣልቃ ገቢ የኢትግዮን ሆቴሎች ድርጅትን አከራክሮ ሐምሌ ቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠው ፍርድ ይግባኝ ባይ አጥብቆ የሚከራከረው መልስ ሰጭ ሔስ ትራቭል ኃተየግማ የግብአት ታክስ እንዲቀነስለት ግብር ሲያስታውቅ አብሮ የተጨማሪ አሴት ደረሰኞችን ማቅረብ አለበት መልስ ሰጪ ደግሞ ግብሩን የከፈለው መሆኑን ህጋዊ ደረሰኝ ያልቀረበና በጣልቃ ገቢ በኩል ያልተከፈለ መሆኑን ማረጋገጥ ይቻላል መልስ ሰጭ ግብሩን በጣልቃ ገቢ በኩል ከፍያለው ቢልም በስሙ የተከፈለ መሆኑን ማስረጃ አላቀረበም በመሆኑም ይግባኝ ባይ መልስ ሰጪን የግብር ክፍያ የጠየቀው ጣልቃ ገቢ በግብር ዘመኑም የሰበሰበው ታክስ እንደከፈለ ግን በመልስ ሰጪ ስም ለይቶ ያልከፈለ መሆኑን የገለፀ ስለሆነ በመልስ ሰጪ ላይ የሚፈለገው ታክስ በራሱ ስም ገቢ ሆኗል ለማለት አይቻልም በማለት የፌድራል ግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ በመቁ የሰጠውን ውሳኔ ሽሯል የአሁን አመልካች ለፌደራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ቢልም የፌደራል ጠቅላይ ፍቤት በመቁ ጥቅምት ቀን ዓም በዋለው ችሉት በፍብሥሥሕቁ መሠረት የስር ፍቤት ፍርድ ጉድለት የሌለበት ሆኖ አግኝተናል ሲል መዝገቡን ዘግቶታል የአሁን አመልካች ይህን ትፅዛዝ በመቃወም የቀረበ ነው ለዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት የአሁን አመልካች አቤቱታ ኛ ተጠሪ የኢትገጉባለሥልጣን በሥር ፍቤት ሲከራከር የነበረው ለአመልካች የግብአት ታክስ ቅናሽ እንዲደረግለት ግብሩን ሲያሣውቅ አብሮ ሕጋዊ ደረሰኝ አያይዞ ማቅረብ አለበት አመልካች ግን ደረሰኝ ቢያቀርቡም ህጋዊ አይደለም በሚል ሲሆን ኛ ተጠሪ የኢትግዮን ሆቴሎች ድርጅት የወቅቱን የግብር ታክስ አልከፈለም ሣይባል በግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ የተሰጠው ውሳኔ መሻሩ ተገቢ አይደለም የሚል ነው በዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት እንዲጣራ የተያዘው ጭብጥ ክርክር የተነሣበትን የተጨማሪ እሴት ታክስ ክፍያ በሥር ጣልቃ ገቢ የሆነው ኛ ተጠሪ የወቅቱ ግብር መከፈሉ ተረጋግጦ እያለና የሂሣብ ስሌት ስህተት ካለም በሂሣብ አጣሪ እንዲታይ ተጠይቆ የሥር ፍቤት በማለፍ የሰጠው ውሳኔ የህግ ስህተት ነው የሚለውን የአመልካች ቅሬታ ለማጣራት ነው በዚሁ በተያዘው ጭብጥ መሠረት እንደመረመርነው የአሁን አመልካች የተጨማሪ እሴት ታክስ ለኛ ተጠሪ የከፈልኩት ተቀናሽ ያደረግልኝ ሲል ለኛ ተጠሪ ያቀረባቸው ደረሰኞች አሉ ኛ ተጠሪ እነዚህን ደረሰኞች ህጋዊ ደረሰኞች ባለመሆናቸው ተቀናሽ ማድረግ አልችልም በማለት ፍቃደኛ አልሆነም በሥር ፍቤት በተደረገው ክርክር የአሁን አመልካች ያቀረባቸው ደረሰኞች ህጋዊነትን ለመለየት ኛ ተጠሪ ጣልቃ ገብቶ እንዲከራከር ተወስኖ ኛ ተጠሪም ጣልቃ ገብቶ ሲከራከር በወቅቱ የሰበሰባቸውን ግብር ለኛ ተጠሪ ገቢ ያደረጋቸው መሆኑን ከአሁን አመልካች የሰበሰበውን የተጨማሪ እሴት ታክስ ብር በስሙ ገቢ ያደረገ መሆኑን ገልጂል ኛ ተጠሪ በዘመኑ ግብር ሲሰበስብ የነበረው በተጨማሪ አሴት ታክስ ደረሰኝ ሣይሆን ኛ ተጠሪ በፈቀደለት ደረሰኝ በመሆኑ የአሁን አመልካች ተቀናሽ እንዲደረግለት ለኛ ተጠሪ ያቀረባቸው ደረሰኞች ሁሉም ከኛ ተጠሪ የተሰጡ ለመሆኑ ሊረጋገጥ የሚችለው በኛ ተጠሪ ደረሰኙን በሰጠውና በኛ ተጠሪ የደረሰኙን በፈቀደው ስለሆነ ከኛ ተጠሪ የተሰጡ ደረሰኞች ስለመኖራቸው ኛ ተጠሪ ከአመልካች የሰበሰበውን ግብር ከራሱ ሰነዶች እና ደረሰኞች ላይ በማመሣከር የተገኘውን የግብር መጠን አሳውቋል የኛ ተጠሪ የተጨማሪ አሴት ታክስ መክፈል አለመክፈል ለመመርመር ሥልጣኑ የተሰጠው ለኛ ተጠሪ ነው የፌከፍፍቤት ኛ ተጠሪን ጣልቃ ገብቶ እንዲከራከር ካደረገ በኃላ የአሁን አመልካች ተቀናሽ እንዲደረግለት ኛ ተጠሪ ያቀረባቸው ደረሰኞች ህጋዊ ደረሰኝ ያለመሆናቸውን ኛ ተጠሪም በጣልቃ ገብ የሰጠው መልስ ይህንኑ የሚያረጋግጥ መሆኑን በማረጋገጥ የግብር ይግባኝ ጉባኤን ውሳኔ የሻረውና የፌጠቅላይ ፍቤትም የከፍፍቤትን ውሳኔ ያፀናው መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ አልተገኘም ውሳኔ የፌከፍፍቤት በመቁ ሐምሌ ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ የፌጠቅላይ ፍቤት በመቁጥር ጥቅምት ቀን ዓም የሰጠው ትዕዛዝ በፍብሥሥሕቁ ፀንቷል በዚህ መዝገብ ወጪና ኪሣራ ተቻቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቶ ወደ መቤት ተመልሷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች አለማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ተኽሊት ይመሰል እንዳሻው አዳነ ቀነዓ ቂጣታ አመልካች የኢትዩጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን አቃቤ ሕግ ዐህግ መብት አየሁ ቀረቡ ተጠሪ አባዲ ሞገስ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የወንጀል ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ አመልካች ባሁኑ ተጠሪ አና በአቶ ንጉሴ ገሕይወት ላይ በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በአውሲረሱ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመሰረተው ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም ተከሳሾች የወንጀል ሕግ አንቀጽ ሀ አናለ እንዲሁም የጉምሩክ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ስር የተመለከተውን ድንጋጌ በመተላለፍ ሆነ ብለው ሕገ ወጥ ጥቅም ለማስገኘት ወይም ለሌላ ሰው ለማስገኘት በማሰብ ወይም ማወቅ ሲገባቸው ንብረትነቱ የኛ ተከሳሽንጉሴ ገሕይወት የሰሌዳ ቁጥር ልዐ አአ የሆነች የቤት መኪና የቀረጥና ታክስ ስሌቱ ብር አንድ መቶ ሰባ ሺህ ዘጠኝ መቶ ፃምሳ ስምንት ብር ከአስር ሳንቲም የሚያወጣ የኮንትሮባንድ እቃ በኛ ተከሳሽ እና በሌሎች ግብረአበሮች አማካኝነት ጭኖ በመያዚ እና ኛ ተከሳሽም የመኪናው ባለቤት በመሆኑ እና የኮንትሮባንድ ወንጀል ክስ ተመስርቶበት ጉዳዩ በፍርድ ቤት እየታዬ ባለበት ሁኔታ እና ጉዳዩ የመጨረሻ ውሳኔ እንዲያስገኝ ድረስ ተከሳሽ በዋስ ሁኖ ጉዳዩን እንዲከታተል የተሰጠውን መብት በመጠቀም ልትወርስ የምትችለውን መኪና በቀን ዓም የመኪና ሽያጭ ውል በመፈራረም ሽያጩን ከቅን ልቦና ውጪ ከመደበኛ የገበያ ዋጋ በታች በሰላሳ አምስት ሺህ በመሸጥ እና መኪናዋንም በጉምሩክ ወንጀል መተላለፍ ምክንያት በጉምሩክ ቁጥጥር ስር መሆኗን እያወቁ የባለቤትነት መብት ሊብሬ ኛ ተከሳሽ ለኛ ተከሰሽ አባዲ ሞገስ ስም ንብረቱ እንዲተላለፍ በማድረግ በቁጥጥር ስር የነበረችውን መኪና በኛ ተከሳሽ አማካኝነት በቀን ዓም ሚሌ ቅጽቤት ቀርቦ መኪናዋን ለማውጣት ሲሞክር በቁጥጥር ስር በመዋሉ የጉምሩክ ቁጥጥር በማሰናከል ወንጀል ተከሶአል የሚል ነው የአሁኑ አመልካች ለክሱ በሰጠው የአምነት ክህደት ቃልም ስለወንጀሉ የሚያውቁት ነገር የሌለ መሆኑን መኪናውን በቅን ልቦና የገዙት መሆኑን ጠቅሰው መብታቸውን ጠብቀው የተከራከሩ ሲሆን የስር ኛ ተከሳሽ ግን ሊቀርብ ባለመቻሉ በጋዜጣ ጥሪ እንዲደረግ ትእዛዝ ተሰጥቶአል በአመልካችና በአሁኑ ተጠሪ መካከል ያለው ጉዳይ ግን ክርክሩ ለብቻው እንዲቀጥል ተደርጎ አመልካች አሉኝ ያላቸውን ማስረጃዎችን ያቀረበ ሲሆን ተጠሪም የመከላከያ ማስረጃ እንዲያቀርብ ከተደረገ በኋላ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን መርምሮ ተጠሪ መኪናውን የገዙት የፍርድ ቤት እግድ በሌለበት ሁኔታ ከመሆኑም በላይ መኪናው እንዲለቀቅለት ጉምሩክ ቀርቦ መኪናው ኮንትሮባንድ በመጫኑ ምክንያት ለመንግስት ሊከፈል የሚገባውን ብር አርባ ሺህ መክፈሉ ግዥውን የፈፀመው በቅን ልቦና መሆኑን የሚያሳይ መሆኑ ተረጋግጧል በሚል ምክንያት ተጠሪን ከወንጀሉ ክስ ነፃ ያሰናበታቸው ሲሆን የተያዘውም ንብረት ተገቢውን የአስተዳደር ቅጣት መክፍሉ ተረጋግጦ እንዲለቀቅ በማለት ወስኖአል በዚህ ውሳኔ የአሁኑ አመልካች ቅር በመሰኘት ይግባኙን ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ቢያቀርብም ተቀባይነት አላገኘም የአሁነ የሠበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንነ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትምተጠሪ ከቅን ልቦና ውጭ በመንቀሳቀስ በአዲሱ የጉምሩክ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ በወቅቱ የመኪናው ባለቤት የነበረው ግለሰብ በመተላለፍ በሕግ ጥላ ስር ውላ አና የውርስ ውሳኔ ተላለፎባት የምትገኘውን መኪና በሕገ ወጥ መልኩ በመግዛት እና ባለቤት ነኝ በማለት የጉምሩክ ቁጥጥር ስራን ሆነ ብሎ ለማሰናከል ጥረት ያደረገ እና በአጅ በማስገባት ሲል እጅ ከፍንጅ የተያዘ መሆኑ መረጋገጉን ገልፆ ተጠሪ በዚሁ አድራጎታቸው ጥፋተኛ ሊባሉ እንደሚገባ የሥር ፍርድ ቤቶች ከስልጣናቸው ውጪ መኪናው እንዲለቀቅ የሰጡት ውሳኔም ተገቢነት የሌለው መሆኑን ዘርዝሮ ውሳኔው ሊታረም ይገባል በማለት መከራከሩን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም ለክርክሩ ምክንያት የሆነው መኪና ለተጠሪ እንዲለቀቅ የመወሰኑን አግባብነት ለመመርመር ተብሎ ለዚህ ችሎት እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ተጠሪ ቀርበውም ግራ ቀኙ በፅሑፍ እንዲከራከሩ ተደርጎአል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማጋዘብ ጉዳዩ ለዚህ ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንጸር በሚከተለው መልኩ መርምረናል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው ለክርክሩ ምክንያት የሆነው መኪና በስር ኛ ተከሳሽ በነበሩት ግለስብ ስም የሚታወቅ ሁኖ የኮንትሮባንድ ወንጀል ተፈጽሞበታል ተብሎ በ ዓም በአመልካች ቁጥጥር ስር ከዋለ በኋላ የአሁነ ተጠሪ በ ዓም በውልና ማስረጃ በተደረገ የሽያጭ ውል ከስር ኛ ተከሳሽ በብር የገቡ መሆኑንግዥው ሲፈጸም በመኪናው ላይ የተላለፈ እገዳ የሌለ መሆነ የተረጋገጠና ተጠሪ መኪናው መያዙን አውቀው ለማስለቀቅ በሄዱበት ጊዜም ብር አርባ ሺህ እንዲከፍሉ ሲጠየቁ ይህንኑ ክፍያ ከፈፀሙ በኃላ የጉምሩክ ቁጥጥር ስራ በማሰናከል ወንጀል የተከሰሱ መሆኑን ነው አመልካች በተጠሪ ላይ የጠቀሰባቸው አዋጅ ቁጥር አንቀፅ ሙሉ ይዘቱ ሲታይ የጉምሩክ ቁጥጥርን ስለማሰናከል የሚል አርእስት ያለው ሁኖ ዝርዝሩ ማንኛውም ሰው የጉምሩክ ሹም ሰነዶችን አንዳይመረምር ወይም ማጓጓዣዎችን ወይም ዕቃዎችን እንዳይፈትሽ ወይም ወደ መጋዘን የንግድ መደብር ወይም መኖሪያ ቤት እንዳይገባ ያደረገ ወይም ሁከት የፈጠረ ወይም ለሚጠየቀው ጥያቄ ትክክለኛ መልስ ያልሰጠ ወይም ለምርመራ ያልተባበረ ወይም በማናቸውም መንገድ ሥራውን ለማደናቀፍ ጣልቃ የገባ እንደሆነ ከስድስት ወር በማያንስና ከአንድ ዓመት በማይበልጥ ቀላል እስራት እና ከብር በማያንስና ከብር በማይበልጥ መቀጮ እንደሚቀጣ በንኡስ ቁጥር አንድ ስር ያሰፈረ ሲሆን በንዑስ ቁጥር ሁለት ደግሞ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተው ወንጀል የተፈፀመው ኃይል በመጠቀም ወይም በቡድን በመደራጀት ከሆነ የእስራት ቅጣቱ ከአንድ ዓመት እስከ አምስት ዓመት ፅኑ እስራት ከፍ ይደረጋል በሚል የተቀመጠ ነው ከድንጋጌው ለተጠሪ አድራጎት አግባብነት ያለው የወንጀሉ ማቋቋሚያ በማናኛውም መንገድ ስራውን ለማደናቀፍና ጣልቃ የገባ የሚለው ሐረግ ሲሆን አድራጎቱ ሆነ ተብሎ የሚፈጸም መሆኑን የሚያስገነዝብ ነውቂ የጉምሩክ ቁጥጥርን የማሰናከል ተግባር ሆነ ተብሎ የሚፈፀም ስለመሆኑ የተጠቃሹ አዋጅ ድንጋጌ ይዘቱን መንፈሱ የሚያሳይ ሲሆን አመልካች ተጠሪ አድራጎቱን ሆነ ብለው ስለመፈፀማቸው የሚያስገነዝቡትን የድርጊት አፈፃጸም ተግባር የማስረዳት ግዴታ ያለበት ስለመሆኑ ከወንጀል ሕጉ አንቀጽ ከወመሕሥሥሕቁጥር ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ የምንገነዘበው ጉዳይ ነው በተያዘው ጉዳይ አመልካች በተጠሪ ላይ ያቀረባቸው ማስረጃዎች ተጠሪ አከራካሪው መኪና የኮንትሮባንድ ወንጀል ፈፅሟል ተብሎ ከተያዘ በሏላ መግዛታቸውን ያስረዱ ቢሆንም ተጠሪ በመኪናው ላይ የእግድ ትዕዛዝ ባለመሰጠቱ ምክንያት ተገቢው ማጣራት ተደርጎ በውልና ማስረጃ ቀርበው ግዥውን ፈጽመው መኪናው በጉምሩክ ቁጥጥር ስር የዋለ መሆኑን ከአወቁ በኋላም በመኪናው ላይ የሚፈለገውን ቀረጥና ታክስ እንዲከፍሉ ሲጠየቁ ብር ለአመልካች ገቢ ከአደረጉ በኋላ በወንጀል የተከሰሱ መሆነን በመከላከያ ማስረጃዎቻቸው አረጋግጠው አመልካች ይህንነ ማስረጃ ሊያፈርስ የሚያስችል ማስረጃ ሊያቀርብ ያለመቻሉን ፍሬ ነገሩን የማጣራትና ማስረጃን የመመዘን ስልጣን ያላቸው የበታች ፍርድ ቤቶች ያረጋገጡት ጉዳይ ሁኖ አግኝተናል በመሆኑም የተጠሪ የግዥ ተግባር በቅን ልቦና የተፈጸመ መሆኑን የበታች ፍርድ ቤቶች ያረጋገጡት በመሆኑ በዚህ ረገድ የበታች ፍርድ ቤቶች የደረሱበት ድምዳሜ ደግሞ ከአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ድንጋጌ ይዘትና መንፈስ ሲታይ በዚህ ችሎት ሊሊወጥ የሚችል ሁኖ አልተኘም ስለሆነም ተጠሪ የፈፀሙት ተግባር በቅን ልቦና የተከናወነ መሆኑን ፍሬ ነገሩን የማጣራትና ማስረጃን የመመዘን ስልጣን ያላቸው የበታች ፍርድ ቤቶች ያረጋገጡት ጉዳይ በመሆኑ በዚህ ረገድ የቀረበውን የአመልካችን ቅሬታ ይህ ችሎት የሚቀበልበት አግባብ የሌለ ሁኖ ተገኝቶአል እንዲሁም የበታች ፍርድ ቤቶች አመልካች ባቀረበው የወንጀል ክስ መነሻ ለክርክሩ ምክንያት በሆነው መኪና አስተዳደራዊ ቅጣት ተከፍሎ እንዲለቀቅ ያሰፈሩት ምክንያት ክፍልም በውጤቱ ሲታይ በአዋጅ ቁጥር ለአመልካች መስሪያ ቤት የተሰጠውን አስተዳደራዊ ስልጣን የገደበ ነው ለማለት የሚቻል ሁኖ አልተገኘም ምክንያቱም የበታች ፍርድ ቤቶቹ የአመልካችን አስተዳደራዊ ስልጣን ተፈጻሚ አንዲሆን በሚያስገነዝብ መልኩ በውሳኔአቸው ላይ ከማስፈራቸው ውጪ ይህንኑ ስልጣኑን ተግባራዊ እንዳያደርግ በግልጽ አልገለፁምና በእነዚህ ሁሉ ምክንያቶች በጉዳዩ ለይ የተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ለማለት ስላልተቻለ ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አውሲረሱ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ግንቦት ቀን ዓም ተሰጥቶ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁጥር ግንቦት ቀን ዓም የፀናው ውሳኔ በወመሥሥሕቁጥር ሀ መሰረት ፀንቷል ተጠሪ የቅን ልቦና ገዥ ነው ተብሎ ከወንጀሉ በነዛ እንዲሰናበት በመደረጉ የተፈፀመ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የለም ብለናል ሆኖም አመልካች በሕጉ በተሰጠው ስልጣን አግባብ በመኪናው ላይ የሚወስደውን አስተዳደራዊ ውሳኔ ይህ ውሳኔ አያስቀረውም ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት መተ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ተኸሊት ይመስል እንዳሻው አዳነ ቀነዓ ቂጠታ አመልካች የኢትዮሏያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ዐህግ ማትሪያሲን ተጠሪ አሚኮሸማቾች የህብረት ስራ ማህበር የቀረበ የለም መዝገቡ መርምረን ፍርድ ተከታዩን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የወንጀል ክስ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን የተጀመረው በአፋር ክልል የገቢርሱ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የአሁኑ አመልካች በተጠሪ ላይ ባቀረበው ክስ መነሻነት ነው አመልካች ያቀረበው ክስ አጭር ይዘትም የአሁኑ ተጠሪ የኢፈደሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ እና የጉምሩክ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሀለ የተመለከተውን በመተላለፍ ለሱማሌ ክልል ህዝብ የሚያገለግል የምግብ ሸቀጥ የለውም ምንዛሪ ፈራኮ ቫሎታ ከቀረጥ ነፃ ሆኖ አንዲገባ የተደረገው ኩንታል ስኳር የመመሪያ ቁጥር አንቀጽ እና የተመለከተውን በመተላለፍ ተጠሪ ሆነ ብሎ ህገወጥ ጥቅም ለማግኘት በማሰብ መመሪያው መሰረት ባለስልጣኑ ባዘዘው መሰረትና ቀን ማጓጓዝ ሲገባው ከተመለከት አላማው ውጭ በመገልገል መብቱን ሽፋን በማድረግ በሌላ ሰው ይዞታ ስር ለማዋዋል በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር በአዋሽ ጉምሩክ ኬላ በመያዙ በፈጸመው ከቀረጥ ነፃ በገባ እቃ አላግባብ መገልገል ወንጀል መከሰሱን የሚያሳይ ነው የተጠሪ ድርጅት ወኪል ቀርቦ በሰጠው መልስ ድርጅቱ ወንጀል አለመፈጸሙን በንብረቱ አጓጓዥ ላይ አመልካች ያቀረበው ክስ በብይን ውድቅ ተደርጓል በማለት ተከራክሯል የስር ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙ ክርክር ከመረመረ በኃላ አመልካች ባቀረበው ክስ ስኳሩን ጭነው ሲሄዱ የተያዙ ሹፌሮች በፍመቁ ተከሰው በነፃ እንደተሰናበቱ የአሁኑ ተጠሪ አብሮ ተከሰው የወጣ ባይሆንም ለክርክሩ መነሻ የሆነው ጉዳይ አንቀጽ በመሆነ ክስ ሊቀርብበት አይገባም በማለት የዓቃቤ ህግ አክመልችች ክስ ውድቅ አድርጎታል የአሁን አመልች በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ያቀረበው ይቅባኝ ቅሬታ ተቀባይነት አላገኘም የአሁኑ የሰበር አቤቱታ ያቀረበውም የስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ ተመርምሮ በሰበር አንዲታይ በመደረጉ ግራ ቀኙ የጽሁፍ ክርክር አድርጓል ዐቃቤ ህግ በሰበር አቤቱታው የአሁነ ተጠሪ ከአሁን በፊት ተከሶ በነፃ አለመሰናበቱን በሹፌሮች ላይ የቀረበው ክስ የኮንትሮ ባንድ ወንጀል ስለመሆኑ በመዘርዘር የስ ር ፍቤት ውሳኔ እንዲሻር የጠየቀ ሲሆን ተጠሪ በበኩሉ የስር ፍቤት ውሳኔ እንዲጸና አመልክቷል የመልስ መልስም ቀርበዋል ይህ መዝገብ ከሰመቁ አንፃር እንዲታይ የቀረበ ሲሆን የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ሰኔ ቀን ዓም በሰጠው ውሳኔ የኮንትሮባንድ ወንጀል ፈጽመዋል የተባሉት ሹፌሮች በአመልካች የቀረበባችው ክስና ማስረጃ እንዲከላከሉ ትአዛዝ መስጠቱን ተገንዝበናል በዚህም ክርክሩ በስር በገቢርሱ ከፍተኛ ፍቤት እንዲቀጥል መደረጉን የውሳኔው ግልባጭ ያመላክታል የአሁኑ አመልች መዝገቡ በቀጠሮ ላይ በነበረበት ጊዜ ነሀሴ ቀን ዓም በፃፈው አቤቱታ በዚህ መዝገብ የተያዘው ክርክር በቀድሞ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሀለ እንደወንጀል ድርጊት የሚቆጠር ቢሆንም በአዲሱ የጉምሩክ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት ድርጊቱ አስተዳደራዊ ጥፋት ሆኖ ወንጀልነቱ ቀሪ የተደረገ በመሆኑ በኢፌዲሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ መሰረት በሰመቁ የተጀመረው የወንጀል ክርክር ተቋርጦ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት ጉዳዩ በባለስልጣኑ አስተዳደራዊ ውሳኔ እንዲሰጥበት እንዲፈቀድለት ጠይቋል ከስር የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን እኛም ጉዳዩን መርምረናል እንደመረመርነውም የአሁኑ ተጠሪ የተከሰሰበት አዋጅ ቁ አንቀጽ ሀ እና ለ በአዲሱ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት ወንጀልነቱ ቀሪ ሆነዋል ወይስ አል ሆነም። የሚሉ ጭብጦች ምላሽ የሚያስፈልጋቸው ነጥቦች ሁነው አግኝተናቸዋል የመጀመሪያ ጭብጥ በተመለከተ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሀ እና ለ ስር እንደተመለከተው ከቀረጥ ነፃ በገባ እቃ አላአግባብ መገልገል የወንጀል ተጠያቂነት እንደሚያስከትል ነው በዚህ ጉዳይ ጥፋተኝነቱ የተረጋገጠበት ሰው የእቃው መወረስ እንደተጠበቀ ሆኖ እቃው በገባ ጊዜ ሊከፈል ከሚገባው ቀረጥና ታክስ ጋር የሚመጣጠን የገንዘብ መቀጮና ከሶስት አመት እስከ አምስት አመት በሚደርስ እስራት እንደሚያስቀጣ ተመልክቷል በአዲሱ የጉምሩክ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሀ እና ለ ከቀረጥ ነፃ በገባ እቃ ያለአግባብ መገልገል ያለው ተጠያቂነት ቀረጥና ታክስ መክፈሉ እንደተጠበቀ ሆኖ የቀረጥና ታክሱ በመቶ የገንዘብ መቀጮ እንደሚያስቀጣ ተደርጓል በአዲሱ አዋጅ ቁጥር ክፍል ሰባት የጉምሩክ ጥፋቶች አና ቅጣቶች በሚል በምእራፍ አንድ የጉምሩክ ጥፋቶች እና አስተዳደራዊ ቅጣቶች በሚል ከአንቀጽ አስከ የተዘረዘሩትን ድርጊቶች በአስተዳደራዊ ቅጣት የሚታዩ ስለመሆናቸው ከድንጋጌዎቹ ይዞት መረዳት ይቻላል ይህ ከሆነ ደግሞ አመልካች በአቤቱታው እንዳስረዳው ተጠሪ የተከሰሰበት ጉዳይ አስተዳደራዊ ጥፋት ሆኖ ወንጀልነቱ ቀሪ መሆኑ ተረድተናል በኢፊዲሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ መሰረት በቀደሞ ህግ እንደወንጀል የሚቆጠር ድርጊት በአዲሱ ህግ የወንጀል ድርጊት መሆኑ ቀሪ ከሆነ ጉዳይ በሚታይበት ምክንያት አይኖርም በዚህም ተጠሪ የተከሰሰበት ጉዳይ በአስተዳደራዊ ውሳኔ የሚታይ እንጂ የወንጀል ተጠያቂነት የሚያስከትል አይደለም ብለናል ሁለተኛ ጭብጥ በተመለከተ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት የተያዘው ጉዳይ በአስተዳደራዊ ውሳኔ የሚታይ ስለመሆኑና የአሁኑ አመልካችም አስተዳደራዊ ውሳኔዎች የማስተላለፍ ስልጣን በዚህ አዋጅ የተሰጠው በመሆኑ የመወሰን ስልጣነ የተጠበቀ ነው በዚህም ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ በአፋር ክልል የገቢረሱ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው ብይን የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በወይመቁ ጥር ቀን ዓም የሰጠው ትእዛዝ በተለወጠ ምክንያት ጸንቷል አመልካች በተጠሪ ላይ ያቀረበው ክስ ወንጀልነቱ ቀሪ የተደረገ በአስተዳደራዊ ቅጣት የሚታይ ነው በማለት ወስነናል አመልካች በተጠሪ ላይ ህጉ በዘረጋው ስርዓት አስተዳደራዊ ቅጣት የመወሰን ስልጣኑ የተጠበቀ ነው ብለናል መዝገቡ ተዘጋ ወደ መቤት ተመለሰ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት መተ የሰመቁ የካተት ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገስላሴ ሙስጠፋ አህመድ ተፈሪ ገብሩ ሸምሹ ሺርጋጋ አብርፃ መሰለ አመልካች የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ዓቃቤ ህግ ምህረቱ ቁምላቸው ቀረቡ ተጠሪ አቶ ሚፍታ ካሚል ቀርቧል መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ለክርክር መነሻ የሆነው የአሁነ አመልካች በተጠሪ ላይ ያቀረበው የወንጀል ክስ ነው ክሱ የኮንትሮባንድ ወንጀል ሆኖ ክርክሩ የተጀመረው በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት አሶሳ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነው ተጠሪ ከስር ክስ ሶስት ተከሳሾች ከነበሩት ጋር የጉምሩክ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ የተደነገገውን በመተላለፍ በቀን ዓም ከቀነ አከባቢ ምንም ዓይነት የጉምሩክ ስነስርአት ያልተፈፀባቸው እና ጠቅላላ ቀረጥና ታክሳቸው ብር አስራ አምስት ሺህ አራት መቶ ፃያ አምስት ብር ከፃያ ሶስት ሳንቲም ለመንግስት ያልተከፈለባቸው መሆናቸውን እያወቁ ወይም ማወቅ ሲገባቸው የተለያዩ ንብረቶች በኛው ተከሳሽ የአሁኑ ተጠሪ ረዳትነትና የመኪናው ባለቤትነት እና ኛ ተከሳሽ አሽከርካሪነት ከጊዘን ወደ አሶሳ ለመሄድ በኮድ ቤጉ በሆነ ሚኒባስ ጭነው በመጓጓዝ ላይ እያሉ ሸርቆሌ ፌዴራል ፖሊስ ካምፕ አካባቢ በፌዴራል ፖሊስ አባላት በቁጥጥር ስር በማዋላቸው የኮንትሮባንድ ወንጀል ፈፅመዋል የሚል ክስ ቀርበውበታል ከኛኛ ተከሳሾች ባለመቅረባቸው በሌሉበት ውሳኔ የተሰጠባቸው መሆኑን ከስር መዝገብ መረዳት ይቻላል የአሁኑ ተጠሪ የቀረበውን የወንጀል ክስ በመካዱ ፍርድ ቤቱም የዐህግ ምስክሮች በመስማት ከመረመረ በላ ተጠሪ እንዲከላከል ትአዛዝ ሰጥተዋል ተጠሪ መከላከያ ምስክር ያቀረበ ቢሆንም ባለመከላከሉ ፍርድ ቤቱ ጥፋተኛ ካለ በኋላ ቅጣት በተመለከተም በሁለት ዓመት ፅኑ እስራት እና በብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጣና የእስራት ቅጣት በሁለት ዓመት የፈተና ጊዜ ገደብ እና በተከሳሾች እጅ የተያዘው የኮንትሮባንድ ወንጀል ንብረቶች ለመንግስት ገቢ እንዲደረጉ በተጠሪ ስም የተመዘገበውን ንብረት ኮድ ቤጉ ሚኒባስ መኪና ለባለ ንብረቱ እንዲመለስ በማለት ወስኗል አመልካች በዚሁ የአስራት ቅጣቱ በገደብ መለቀቁና መኪናው ይመለስ በማለት የተሰጠው የቅጣት ውሳኔ ቅር በመሰኘት ለክልሉ ጠፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቤቱታው ቢያቀርብም በውሳኔ ተቀባይነት አላገኘም የአሁኑ የሰበር አቤቱታም የስር ፍርድ ቤቶች ቅጣት ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስሕተት የተፈፀመበት ስለሆነ እንዲታረም በማለት የቀረበ ነው የሕግ ስሕተት ተፈጽሟል የሚሉባቸውን ምክንያቶችን ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ የአሁኑ ተጠሪ የተሸከርካሪው ባለቤት እና በወቅቱ በተሸከርካሪው ላይ በረዳትነት ሲሰራ የኮንትሮባንድ አቃዎች ጭኖ በመያዙ በጉምሩክ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ የተከሰሰ እና በዚሁ አዋጅ ስር ጥፋተኛ የተባለ እንደመሆነ በወንጀል የተፈፀመበትን ማጓጓዣ መወረስ እንዳለበት ህጉ በግልፅ ደንግጎ ይገኛል የስር ፍርድ ቤት ይህን የህግ ድንጋጌ በጥልቀጥት ሳይመለከት እና ከዚህ ተቀራኒ በሆነ መልኩ ማጓጓዣውን በተመለከተ ያለምንም ምክንያት ለባለንብረቱ ይመለስ በማለት የሰጠው ትእዛዝ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው በሌላ በኩል ይግባኝ ሰሚ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የስር ፍርድ ቤት የተጠሪ ማጓጓዣ ላይ የተሰጠውን ትእዛዝ አግባብነት ከጉምሩክ ህግ አንፃር በጥልቀት መመርመር ሲገባው ተጠሪ በወቅቱ በመኪናው ላይ በረዳትነት ሲሰራ እንደነበረ የስር ፍርድ ቤት በማረጋገጥ የሰጠው ጥፋተኝነት ውሳኔ ባልተሸረበት እና የመከራከሪያ ነጥብ ያለሆነውን የአሁን ተጠሪ መኪናው ኮንትሮባንድ እቃ ሲጫን በቦታው አልነበረም በማለት የወመስስህግን እና የሙግት ስነስረአት በሚቃረን መልኩ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ማፅናቱ የህግ ስህተት የተፈፀመ መሆኑን እንዲሁም በወንጀል ህጉ አንቀጽ እና የተዘረዘሩት ቅድመ ሁኔታዎች ባልተሟሉበት የቅጣቱን አፈፃፀም በወንጀል ህጉ አንቀጽ መሰረት መገደቡ መሰረታዊ የህግ ስህተት በማረም ተጠሪ ላይ የተጣለውን የቅጣት አፈፃፀም ገደብ እንዲያነሳልን እና የአሁኑ ተጠሪ የሆነውን ኮድ ቤጉ ተሸከርካሪ እንዲመለስ የተሰጠው ትእዛዝ ተሽሮ በጉምሩክ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት ለመንግስት ውርስ እንዲሆን ትእዛዝ እንድሰጥላቸው አቤቱታቸውን አቅርቧል የቀረበው የሰበር አቤቱታ በመመርመር ንብረትነቱ የተጠሪ ከሆነ ኮድ ቤጉ ሚኒባስ የኮንትሮባንድ ዕቃ ተጭኖ በመገኘቱ በአዋጅ ቁ አንቀጽ መሰረት ተጠሪ ጥፋተኛ መባሉ ተረጋግጦ እያለ ዕቃው የተጫነበት መኪና ለተጠሪ ይመለስ የመባሉን አግባብነት ከአዋጅ ቁ አንቀጽ እና ድንጋጌ አንፃር ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሉት እንዲቀርብ ተደርጓል በዚሁ መሰረትም ተጠሪ መልስ እንዲሰጥበት በታዘዘው መሰረት በቀን ዓም የተፃፈ ገጽ መልስ አቅርቧል ይዘቱም ተጠሪ የስር ፍርድ ቤት ቅጣቱ የገደበው ህጉ በሚፈቅደው አግባብ ስለሆነ የህግ ስህተት የሚያነሳና ለክርክር የሚቀርብ አይደለም በወቅቱ ነዳጅ አልቆብናል አምጣልን ብለውን ከአሶሳ ይዝላቸው በፄድኩበት የእርዳታ ዘይቱ ጫነ መሆኑን በመገንዘብና ከፍተኛው የገንዘብ ቅጣት የተቀጣሁ በመሆኑ በኢግዚቢትነት የተያዘው ተሸከርካሪ ለተከሳሽ ይመለስለት መባሉአግባብነት ያለውነው ስለዚ የስር ፍርድ ቤቶች ወሳኔ በማፅናት የህግ ስህተት የለበትም ተብሎ በነፃ እንዲያሰናብተኝ በማለት መልሱን አቅርበዋል አመልካች ጥቅምት ቀን ዓም የተዛፈ የመልስ መልስ አቅርበዋል ተጠሪ በጥፋተኝነት ውሳኔ ላይ ምንም ቅሬታ ለይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት አላቀረበም የስር ፍርድ ቤት የጥፋተኝነት ውሳኔ ሳይሻር መኪናው ሲያዛ በቦታው አልነበርኩም የመከራከሪያ ነጥብ ተቀባይነት የለውም በሌላ በኩል ብር ከፈልኩ በማለት ያቀረበው ጥፋተኛ በተባለበት አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ስር በተነገገው መሰረት የተጣለበት የገንዘብ መቀጮ እንጂ የተያዘው መኪና ላማስለቀቅ የተከፈለ አለመሆኑን ፍርድ ቤቱ እንዲገነዘብልን በማለት አቤቱታውን በማጠናከር የመልስ መልሱን በማቅረብ ተከራክሯል የጉዳዩ አመጣጥ ባጭሩ ከላይ እንደተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የሰበር አቤቱታ ከቀረበበት ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው የሕግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመርነውም ታክስና ቀረጥ ሳይከፈለበት የኮንትሮባንድ ዕቃ ስታጓጉዝ የተያዘችው የተጠሪ መኪና ይመለስ በማለት የስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ከግምሩክ አዋጅ ህጉ አግባብነት ያለው መሆኑንና አለመሆኑን የሚለውን ጭብጥ መልስ ማግኘት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል በፍሬ ጉዳይ ማጣራትና ማስረጃ የመመዘን ስልጣን ባላቸው የስር ፍርድ ቤቶች ያረጋገጡት የኮንትሮባንድ ዕቃ ለመንግስት ሊከፈል የሚገባው ታክስ እና ቀረጥ ብር አስራአምስት ሺህ አራት መቶ ፃያ አምስት ብር ከፃያ ሶስት ሳንቲምያልተከፈለበት ሲያጓጉዝ በተያዘበት ወቅት ተጠሪ የመኪነው በረዳትነት እንደነበረ እንዲሁም የመኪናው ባለቤት መሆኑን በማረጋገጥ በተከሰሰበት አዋጅ ቁጥር አንቀጽ የጥፋተኝነት ውሳኔ በመስጠት የፅነ እስራትና የገንዘብ መቀጮ ቅጣት የተወሰነበት መሆኑን ተረጋግጠዋል በተጠሪ ላይ የተሰጠው የጥፋተኝነት ውሳኔ ላይ በይግባኝ ቀርቦ የተለወጠ አይደለም ተጠሪ ጥፋተኛ ከተባለና ለኮንትሮባንድ ፅቃ መጓጓዣ የዋለው የተጠሪ መኪና መሆኑን ከተረጋገጠ መኪናው የማይወረስበት ሁኔታ አለ ወይ የሚለውን ከሕጉ አንፃር መታየት አለበት አዋጅ ቁጥር አንቀጽ በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ ላይ በተመለከተው ሕገወጥ መንገድ የተገኙ እቃዎች መሆናቸውን እያወቀ ወይም ማወቅ ሲገባው እቃዎቹ ያዓጓዘ ያከማቸለሽያጭ ያቀረበ ወይም የገዛ ማንኛውም ሰው በቅን ልቦና ለወንወጀሉ ባዕድ የሆኑት ሰዎች መብት ሳይነካ ወንጀሉ የተፈፀመበት ዕቃና መሳሪያ እና የወንጀሉ ፍሬ እንደሚወረሱ በግልፅ ተመልክቷል ተጠሪ የኮንትሮባንድ ዕቃ መሆኑን እያወቀ ያጓጓዘ በመሆኑ በመረጋገጥ ጥፋተኛ ስለተባለ በቅንልቦና ወይም ለወንጀሉ ባዕድ ነው ለማለት አይቻልም እንዲሁ በሆነበት ከጉምሩክ አዋጅ ቁ አንቀጽ ማንኛውንም እቃ ወይም ማጓጓዣ ሊወረስ በሚችል ወንጀል በተከሰሰ ሰው ላይ የጥፋተኝነት ውሳኔ ከተሰጠ ተጨማሪ ትእዛዝ መስጠት ሳይስፈልግ አቃው ወይም ማጓጓዣው እንዲወረስ ይደረጋል ሲል ተደንግጓል የክልሉ ጠፍርድ ቤት የስር ፍርድ ቤት ለማፅናት እንደምክንያት ያደረገው ተጠሪ ዕቃው ሲያዝ በቦታው አልነበረም ዕቃው ሲጫን አያውቅም የሚለውን በማሰረጃ የተረጋገጠው ረዳት ሆኖ ዕቃው የመኪናው ሽፌር የነበረው ኛ ተከሳሽ የኮንትሮባንድ ነው እንዳይጫን እየተባለ የጫነ መሆኑን በአመልካች ምስክሮችበመረጋገጥ በተጠሪ ላይ የጥፋተኘነት ከተሰጠበት ውሳኔ በሚቃረን እና የሰመቁ ለጉዳዩ አግባብነት የሌለው በመጥቀስ በመሆነ ተቀባይነት የለውም ለዚህ ጉዳይ ተመሳሳይ በፌዴራል ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ አስገዳጅ ትርጉም ሰጥተቦታል በመሆኑ ይህ የህጉ መንፈስ መሰረት በማድረግ ተጠሪ የመኪናው ባለቤት ሆኖ በወንጀሉ ተሳተፊነት በማረጋገጥ የጥፋተኝነት ከተሰጠ ሌላ ተጨማሪ ትእዛዝ ሳያስፈልግ የኮንትሮባንድ ዕቃ ለመጓጓዣ የዋለው መኪና ምንም ህጋዊ ምክንያት በሌለው ለተጠሪ ይመለስ በማለት የስር ፍርድ ቤቶች የሰጡት ትእዛዝ ከጉምሩክ አዋጁ አንቀጽ እና ያላገናዘበ በመሆኑ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ ተገኝተዋል ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ የቤጉክመ ጠፍቤትበመቁሐምሌ ቀን ዓም የተሰጠ ውሳኔ እና የአሶሳ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁግንቦት ቀን ዓም የተጠሪ መኪና ይመለሰለት በማለት የተሰጠ ቅጣት ውሳኔ ክፍል ብቻ በወመስስቁመ መሰረት ተሽሯል በተጠሪ ላይ የሁለት ዓመት የፅኑ እስራት በመገደብ የተወሰነ ቅጣትና የገንዘብ መቀጮ ፀንተዋል በተጠሪ ስመንብረቱ ተመዝግቦ የሚገኘው የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ ቤጉ የህዝብ ማመላለሻ ሚኒባስ ለመንግስት በውርስ ገቢ እንዲደረግ በማለት ታዚል መዘገቡ ተዘግተዋል ወደ መዘገብ ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት አዕምራዊ ንብረት የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞችፁ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ተኽሊት ይመሰል አንዳሻው አዳነ ቀነዓ ቂጣታ አመልካች ወሮ ፍሬ ህይወት ደመቀ የመካኒኩ ፊልም ኘሬዲውሰር ጠበቃ ሙሉጌታ ዘመነ ቀረቡ ተጠሪ ወት ቤሩት ዳዊት ጠበቃ መንግስቴ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቶአል ፍ ር ድ ጉዳዩ የቅጅና ተዛማጅ መብት ጥያቄ ጋር የተያያዘ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪ ባሁኗ አመልካች ላይ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው የተጠሪ የክስ ይዘትም ዕውቀታቸውን ገንዘባቸውን ጊዜያቸውን በመሰዋት በነጠላ ዜማ የለቀቁትን በትዝታ አቅርቤ የተሰኘውን የዘፈን ሥራቸውን ያለፈቃዳቸውና ያለ ስምምነታቸው የአሁኗ አመልካች ኘሮዲውስ ላደረጉት መካኒኩ ለተባለው ፊልም በማጀቢያነት ሳውንድትራክ በመጠቀም ያለአግባብ ቁሳዊ ጥቅም ያገኙበት መሆኑንበአመልካች አድራጎትም የሚገመት የኢኮኖሚ ጥቅም ማጣታቸውንና የብር የሞራል ጉዳት እንደደረሰባቸው ጠቅሰው በድምሩ ብር ሁለት መቶ ስልሳ አራት ሺህ ብር ከነወለድ ወጪና ኪሣራ ጨምረው እንዲከፍሏቸው ይወሰን ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኗ አመልካች ለተጠሪ ክስ በሰጡት መልስም የተጠሪ የሙዚቃ ሥራ ለመካኒኩ ፊልም ማጀቢያነት የተጠቀሙት መሆኑን ሳይክዱ የሙዚቃው ሥራ ለፊልሙ መጠቀም ይችሉ እንደሆነ በአቶ ዮናስ ብርፃነ መዋ በኩል ተጠሪን ጠይቀውና ተገናኝተንው የተጠሪን ስራ እንዲያስተዋውቁላቸው ተነጋግረው ሰኔ ቀን ዓም በአቀነባባሪያቸው የእጅ ጽሑፍ የተፃፈ ሲዲ ተጠሪ አምጥተው የሠጧቸው መሆኑን በዚህም ተጠሪ ወደውና ፈቅደው በማጀብያነት አመልካች እንዲጠቀሙበት ሰጥተዋቸው እያለ ያለፍቃዴ ነው ማለታቸው ሐሰት መሆኑን ጠቅሰው ተጠሪ ክስ ለመመስረት የሚያስችላቸው ምክንያት የለም በማለት ክሱ ውድቅ እንዲደረግላቸው በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት ያቀረቡ ሲሆን በአማራጭም እንደተጠሪ ያለ ጀማሪ ዘፋኝ የዘፈነው ዘፈን ከብር ሶስት ሺህ ባለይ እንደማይሸጥ እየታወቀ ተጠሪ ብር የኢኮኖሚ ጉዳት ደርሶብኛል በማለት ዳኝነት መጠየቃቸው ያላግባብ መሆኑንና በዚህ ረገድ የቀረበውን የተጠሪን ግምት እንደሚቃወሙአዲስ ዘፈን እንደመሆነ መጠን ለዘፈኑ ገንዘብ ከሚከፈላቸው ክሊፕ እንዲሰራላትና ዘፈኑ የፊልም ማጀቢያ እንዲሆን የምረቃ ቀን ቀርበው ምስጋናና ሰርቲፊኬት እንዲሰጣትዘፈኑ በተለያዩ ሚዲያዎች ተሰራጭቶ እንዲተዋወቅላት በዝርዝር ስምምነት ላይ ከተደረሰ በኋላ ሰኔ ቀን ዓም ተፈራርመው ከስምምነቱ በላ ሰኔ ቀን ዓም በአቀናባሪያቸው የአጅ ፅሑፍ የተፃፈ ሲዲ እራሷ አምጥታ የሰጠቻቸው መሆኑንበዚህም መሰረት የሙዚቃ ሲዲዋን በላይ ላይ ድምፃዊት እራሷ መሆኗን አቀናባሪያቸው ሮቤል ዳፄ መሆኑን ስራቸው በቅርብ ቀን በአልበም አእንደሚወጣሲዲውም ላይ በመግለዕ የተለያዩ ሚዲያዎች በፕሮግራማቸው በማስተላለፍ እንዲያስተዋወቁላቸው ያደረጉ መሆኑንፊልሙ በሚመረቅበት ጊዜም ለፊልሙ ማጀቢያነት የተጠቀሙት ሙዚቃ የተጠሪ መሆኑን በማስተዋወቅ በመድረክ ላይ ተጠርተው ሰርቲፊኬት እንዲሰጣቸው ማድረጋቸውንና በስምምነቱ መሰረት በአመልካች በኩል ሳይፈፀም የቀረው የዘፈኑን ክሊፕ ማዘጋጀት ብቻ ሲሆን ይህን በተመለከተም ስራው ያልተሰራው ተጠሪ የዘፈኑን ታሪክ አዘጋጅተው ባለማቅረብና ለክሊኙ የሚሆነውን አልባሳትና ቦታ አዘጋጅተው ባለመቅረባቸው ጥፋት መሆኑን ክሊ የሚሰራበት ዋጋ ከብር እንደማይበልጥና ተጠሪ ዜማቸውን በመሸጥ ሊያገኙ ይችሉ የነበረውን ኢኮኖሚያዊ ጥቅም አመልካች ያለማስቀረታቸውንና በፈቃዳቸው መሰረት ለተከናወነ ተግባርም የሞራል ካሳ የሚከፈልበት አግባብ የሌለ መሆኑን ዘርዝረው ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል በማለት ተከራክረዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙ ክርክር እና የአመልካችን የሰው ምስክሮችን ከሰማ በኋዋላ ጉዳዩን መርምሮ አመልካች ከተጠሪ ዕውቅና ውጭ ማጀቢያ ዘፈኑን ለፊልሙ ያለመጠቀማቸውን ያስረዱ ስለሆነ ከሳሽ የደረሰባቸው ኢኮኖሚያዊም ሆነ የሞራል ጉዳት የለም በማለት ወስኗል በዚህ ውሳኔ የአሁኗ ተጠሪ ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ያቀረቡ ሲሆን ፍርድ ቤቱም ግራ ቀኙን ከአከራከረ በኋላ ጉዳዩን መርምሮ አመልካች የተጠሪን ዘፈን ለፊልሙ ማጀቢያነት የተጠቀሙት በተጠሪ ሙሉ ፍቃድ ስለመሆኑ ተረጋግጦአል ተብሎ በስር ፍርድ ቤት መወሰኑ ባግባቡ ነው በማለት የተቀበለው ሲሆን ተጠሪ ዘፈናቸውን ለአመልካች ፊልም ማጀቢያ በፍቃዳቸው ሲሰጡ ተጠሪ በአመልካች በኩል የማስተዋወቅ ስራ እንዲሰራላቸውበገንዘብ መልክ ከሚሰጣቸው ይልቅ የዘፈኑ ክሊፕ እንዲሰራላቸው አመልካች መዋዋላቸውን አልካዱምአመልካች አንደውሉ ያልፈጸምኩት ተጠሪ የዘፈኑ ታሪክ አልባሳት እና ክሊፐ የሚሰራበት ቦታ ባለመምረጣቸው ነው ቢሉም አመልካች ክሊን ለመስራት የጠቀሷቸው ነገሮች ተጠሪ ሟሟላት እንደሚገባቸው የሚያመላክት ስምምነት ስለመኖሩ አላስረዱም በሚል ድምዳሜ ተጠሪ እነዚህ ነገሮች ባይሟሉኳ በክሊፐ ፈንታ ገንዘብ ሊከፈላቸው ይችል እንደነበረ አመልካች በክሊኾ ፋንታ ለተጠሪ ክፍያ ሊፈጽሙ አንደሚገባ ፍርድ ቤቱ አምኖበታል በማለት የካሳውን መጠንም በርትዕ ብር አንድ መቶ ሺህ አድርጎ ይህንኑ ገንዘብ አመልካች ለተጠሪ ሊከፍሉ ይገባል ሲል ወስኗል የአሁኑ የሠበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ ይዘትም ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት አመልካች የተጠሪን ዘፈን ለፊልሙ ማጀቢያነት የተጠቀሙት በተጠሪ እውቅና እና ፈቃድ ስለመሆኑ ከአረጋገጠ በኋላ በክሊኾ ፋንታ ተጠሪ ገንዘብ ሊከፈላቸው ይገባል በማለት የሰጠው ውሳኔ ተጠሪ በውሉ መሰረት ግዴታቸውን ባልተወጡበት አግባብ ከመሆኑም በላይ የካሳው መጠንም ማስረጃ ቀርቦ እያለ በርትዕ መወሰኑ ከሕጉ ይዘትና መንፈስ ውጪ ነው በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም በዚህ ችሎት እንዲታይ የተደረገ ሲሆን ተጠሪ ቀርበውም ግራ ቀኙ በፅሑፍ እንዲከራከሩ ተደርጎአል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመርነውም አመልካች ለተጠሪ በክሊኙ ፈንታ ገንዘብ እንዲከፍሉ መወሰነ የግራ ቀኙን ተነፃባሪ ግዴታ ያገናዘበ ነው። የሚሉት ነጥቦች በጭብጥነት ሊታይ የሚገባ ሁነው አግኝተናል የመጀመሪያውን ጭብጥ በተመለከተ የበታች ናርድ ቤቶች በአመልካችና በተጠሪ ውል መኖሩን በፍሬ ነገር ደረጃ ያረጋገጡት ጉዳይ ሲሆን ተጠሪ አመልካች በጽሑፍ የተደረገው ውል ጠፍቶአል በማለት በሰው ምስክሮች ማረጋገጥ እንደሚችሉ በይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት መወሰኑ ተገቢነት የሌለውና የፍብሕቁጥር ድንጋጌን የሚቃረን ነው በማለት የሚከራከሩ መሆኑን ለዚህ ችሎት በጽሑፍ ከአቀረቡት መልሳቸው የተገነዘብን ቢሆንም ይህ የተጠሪ ክርክር በዚህ አመልካች ባስከፈቱት የሰበር መዝገብ ሊስተናገድ የሚችልበት አግባብ የሌለ በመሆኑ ተቀባይነት የሌለው ነው ተጠሪ በዚህ ረገድ ራሱን የቻለ የሠበር አቤቱታ ያቀረቡ መሆኑን የጠቀሱ ሲሆን በዚህ ረገድ አለ የተባለውን የሰመቁጥር አስቀርበውን ስንመለከተውም መዝገቡ በሰበር አጣሪ ችሎት በ ዓም በጉዳዩ ላይ በተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት አልተፈፀመበትም ተብሉ መዘጋቱን መረዳትን ችለናል በመሆኑም ተጠሪ በግራ ቀኙ መካከል በፅሑፍ የተደረገ ውል የለም በማለት የሚያቀርቡት ክርክር ተቀባይነት ሊሰጠው የሚገባ ሁኖ አልተኘም በግራ ቀኙ መካከል ሕጋዊ ውል መኖሩ ከተረጋገጠ ደግሞ የግራ ቀኙ ተነፃፃሪ ግዴታ የሚለየው በዚሁ ውል በመሆኑ እያንዳንዱ ተዋዋይ ወገን የሚቀርበው ክርክር በዚሁ የውል ሰነድ ይዘት መደገፍ ያለበት መሆኑን ከፍብሕቁጥር እና ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ የምንገነዘበው ነው በመሠረቱ ውል ሕጋዊ ውጤት ያለው ተግባር አንደመሆነ መጠን እያንዳንዱ ተዋዋይ ወገን በውሉ የተጣለበትን ግዴታ መፈጸም ይኖርበታል ተዋዋዮች በውሉ በተገለጸው ስምምነት መሰረት ግዴታቸውን ከተወጡ ውለታው በታሰበው ዓላማ መሰረት ተፈፅሟል ለማለት የሚሜቻል ሲሆን ይህም ማለት የውሉ ግዴታ ያለበት ሰው በውሉ ላይ የተገለጸውን የመስጠት የማድረግ ወይም ያለማድረግ ተግባር በተገቢው መንገድና በብቃት ማከናወኑን ማረጋገጥ መሆነ ይታመናል ተዋዋይ ወገኖች በምን አይነት አኳሏን ጊዜና ቦታ የውል ግዴታቸውን መፈጸም እንዳለባቸው በፍትሓ ብሔር ሕጉ ከቁጥር እስከ ድረስ የተደነገጉት ድንጋጌዎች ያሳያሉ አንድ ተዋዋይ ወገን በውሉ የገባውን ግዴታ በውላቸውና በሕጉ ውስጥ በተደነገገው አኳቷን ያልፈፀመ እንደሆነ የውል ግዴታውን አንደጣሰ የሚቆጥር ሲሆን የውሉ ተጠቃሚ የሆነ ተዋዋይ ወገን ደግሞ አንደውሉ እንዲፈጸምለት ወይም ውሉ እንዲፈርስለት የመጠየቅ መብት ያለው ስለመሆኑ በፍብሕቁጥር ስር ተመልክቷል ይሁን እንጂ የፍብሕቁጥር ድንጋጌ እንደሚየሳየው ውሉ እንዲፈፀምለት የሚጠይቀው ወገን ጥያቄውን ማቅረብ ያለበትና ተቀባይነት ሊኖረው የሚችለው በውሉ መሠረት አስቀድሞ ሊወጣው የሚገባ ግዴታ የተወጣ ስለመሆነ ሲረጋገጥ ነው በተያዘው ጉዳይ አመልካች ክሊፕ ለማሰራት ግዴታ መግባቸውን ሳይክዱ የክሊፐ ስራ እንደውሉ ያልተፈፀመው በተጠሪ ጥፋት ነውተጠሪ የዘፈኑን ታሪክአልባሳት ባላማቅረባቸውና ክሊ የሚሰራበትን ቦታ ባለመምረጣቸው ነው በማለት የሚያቀርቡት ክርክር በማስረጃ ያልተደገፈ መሆኑን በዚህ ረገድ ስልጣን ያለው ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት በፍሬ ነገር ደረጃ ያረጋገጠው ጉዳይ ነው በመሆኑም አመልካች ውሉ መኖሩን አምነው የተጠሪ ግዴታ ነው እስካአሉ ድረስ ይህንኑ የማስረዳት ግዴታ መወጣት የነበረባቸው መሆኑን ከክርክራቸው አቀራረብ መረዳት ችለናል ስለሆነም ተጠሪ በውሉ የገቡትን ግዴታ ያልተወጡበት መንገድ ስለመኖሩ ያልተረጋገጠ በመሆኑ አመልካች በዚህ ረገድ የሚያቀርቡት ክርክር ከፍብሥሥሕቁጥር እና እንዲሁም ከፍብሕቁጥር እና ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ አንፃር ተቀባይነት ሊሰጠው የሚገባው ሁኖ አልተገኘም ሁለተኛውን ጭብጥ በተመለከተ ከክርከሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው የበታች ፍርድ ቤቶች ተጠሪ ዘፈኑ ለፊልም ማጀብያ አንዲውል ፈቅደው ከሰጡ የሞራል ጉዳት ደርሶብኛል የሞራል ጉዳት ካሣ ይከፈል ሊሉ አይችሉም በማለት መወሰናቸውንግራ ቀኙን አስከዚህ ችሉት የሚያከራክራቸው ነጥብ ግን ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት በክሊኙ ፈንታ አመልካች ለተጠሪ ገንዘብ ሊከፍሉ የሚገባ መሆኑን ፍርድ ቤቱ አምኖአል በማለት አመልካችን ኃላፊ አድርጎ የኃላፊነቱን መጠንም በርትዕ ብር ነው በማለት የሰጠው የውሳኔ ክፍል መሆኑን ነው የተጠሪ ስራ በአዋጅ ቁጥር አግባብ ጥበቃ የሚደረግለት መሆኑና አመልካች ለፊልማቸው ማጀቢያነት የተጠቀሙበት መሆኑ ግራ ቀኙን ያከራከረ ጉዳይ አይደለም አመልካች የተጠሪን ዘፈን ለፊማቸው ማጀቢያነት ሲጠቀሙ ግን ለተጠሪ የከፈሉት ገንዘብ ስለመኖሩ በፍሬ ነገር ደረጃ አልተረጋገጠም ይልቁንም ለተጠሪ ገንዘብ ከሚከፈላቸው የክሊፐን ወጪ አመልካች ሸፍነው ክሊኙን ሊሰሩላቸው መስማማቸውን ሆኖም ይህ ስምምነት ተፈፃሚነት ሳያገኝ የቀረው ተጠሪ በራሳቸው በኩል የሚጠበቅባቸውን ግዴታ ባለመወጣታቸው ነው በማለት አመልካች ተከራክረው ይህ የአመልካች ክርክር በማስረጃ ያለመደገፉን ይግባኝ ሰሚው ችሎት ማረጋገጡን ይህ ችሎት ተገንዘቦአል በመሆኑም በአዋጅ ቁጥር ጥበቃ ያገኘውን የተጠሪን ዘፈን አመልካች መጠቀማቸው አስከተረጋገጠ ድረስ አንድ ዘፈን ለፊልም ማጀቢያነት ሲውል ለዘፈኑ ባለቤት ሊከፈል የሚገባውን ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ያህል ተጠሪ የማያገኙበት አግባብ የለም ስለሆነም ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት በዚህ ረገድ አመልካችን ኃላፊ ማድረጉ ከአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ አንጻር የሚነቀፍ ሁኖ ስላልተገኘ በዚህ ረገድ የቀረበውን የአመልካችን ክርክር የምንቀበለው ሁኖ አልተገኘም በዚህ ረገድ የዚህን ችሎት ምላሽ የሚሻው አቢይ ነጥብ ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ካሳውን የወሰነበት አግባብ ሕጋዊ መሆን ያለመሆኑ ነውፎ በቅጅ ወይም በተዛማጅ መብቶች መጣስ ምክንያት ለፍቤት የቀረቡ የፍትሐብሔር ጉዳዮች የካሣ አከፋፈል ባለመብቱ የደረሠበት የገንዘብ ጉዳት እና በመብቱ መጣስ ምክንያት የተገኘ ትርፍን መሰረት ያደረገ መሆን እንደአለበት የሕጉ ይዘትና መንፈስ ያስገነዝባል የካሳ አከፋፈሉ ባለመብቱ መብቱ ለተጣሰበት ሥራ ያወጣውን ወጪና ተከሣሹ ያገኘው ትርፍን ኢኮኖሚያዊ መብቱን ለማስከበርና የሞራል ካሣ የመክፈል ኃላፊነትን የሚያጠቃልል መሆኑ ይታወቃል አዋጁ ለሞራል ጉዳት የሚከፈል ካሣ በጣም አነሰ ቢባል ከ አንድ መቶ ሺህ ብር የማያንስ ሆኖ እንደ ጉዳቱ መጠን ከ ሺህ ብር በላይ ሊወሠን እንደሚችል የአንቀፅ ድንጋጌ በግልፅ ያስቀመጠ ሲሆን የቅጂና ተዛማጅ መብቶችን በመጣስ የሚኖር የፍትሐብሔር ኃላፊነት የጉዳት ካሣና የሞራል ካሣ ከመክፈል በተጨማሪ ለካሣ አከፋፈሉ ምክንያት የሆነው ሥራ በባለመብቱ ላይ ጉዳት በማያደርስ ሁኔታ ከንግዱ እንቅስቃሴ ውጭ አንዲሆኑ ወይም አንዲወገዱ ወይም በሌላ ተገቢ አኳኋን እንዲጣሉ ለማዘዝ እንደሚቻልም ሕጉ ይደነግጋል ፍርድ ቤት በዚህ አግባብ ውሳኔ ሲሰጥ የተከራካሪ ወገኖችን የማስረዳት ግዴታ ግንዛቤ ባስገባ መልኩ ማስረጃን መሰረት ማድረግ እንዳለበት የሚታወቅ ሲሆን በጉዳዩ ላይ ማስረጃ ቀርቦ በማስረጃው መወሰን አስቸጋሪ ሁኔታ ካለም በፍብሕቁጥር በተመለከተው አግባብ ካሳውን መወሰን እንደሚቻል የፍብሕቁጥር ድንጋጌን በምንመለከትበት ጊዜ የምንረዳው ጉዳይ ነው ካሳ በርትዕ ከሚወሰንባቸው ምክንያቶች ደግሞ በፍብሕቁጥር ስር የተመለከቱት ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ የነገሮች ተራ ሁኔታዎች የሚለው ሐረግ ይገኝበታል ይህ የድንጋጌው ይዘት ነባራዊ አለምን መሰረት በማድረግ የነገሮች ተራ ሁኔታዎች ተመዛዝነው የካሳ መጠኑ ሊወሰን አንደሚችል የሚያስገነዝብ ነው በተያዘው ጉዳይ ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት አመልካች የተጠሪን ዘፈን ለፊልሙ ማጀቢያ በመጠቀማቸው ምክንያት በተጠሪ የደረሰ የኢኮኖሚ ጉዳት አልያም አመልች የተጠሪን ዘፈን በፊልም ማጅብያ ሲጠቀሙበት በገንዘብ ምን ያህል ይከፈላቸዋል ለሚለው ጥያቄ ተጠሪ አንድ መቶ ስድሳ አራት ሺህ ብር የኢኮኖሚ ጉዳት ደርሶብኛል ከማለታቸው በቀር ይህንኑ የኢኮኖሚ ጉዳት የደረሰባቸው ለመሆነ የሚያስረዳ ማስረጃ እንዳላቀረቡ አመልካች የተጠሪን ዘፈን ለፊልም ማጀብያ ሲያውሉ ሊከፍላቸው ያሰቡት አልያም ለዘፈኑ ክሊኘ ምን ያህል እንደሚያወጡ ተዋውለናል ከማለታቸው ውጪ በጽሑፍ ውስጥ አስፍረው የነበረ ስለመሆኑ ያስረዱት ነገር የለም የሚሉትን ምክንያቶችን ጠቅሶ በተጠሪ ላይ የደረሰው ኢኮኖሚያዊ ጉዳት ወይም የቀረ ጥቅም ለመገመት አስቸጋሪ ሆኖ መገኘቱን መደምደሙን በዚህም ምክንያት አመልካች በርትዕ ብር አንድ መቶ ሺህ ብር ለተጠሪ ሊከፍሉ ይገባል በማለት መወሰኑን የውሳኔው ግልባጭ ያሳያል ይሁን አንጂ አመልካች በውል ሰነዱ ላይ የሰፈረውን ዋጋ ምን ያህል እንደሆነ ባያስረዱም ለአንድ ፊልም ማጀቢያነት የሚውል ዘፈን ሊከፈልበት የሚገባው ዋጋ ምን ያህል እንደሆነ ገበያውን መሰረት በማድረግ የተለያዩ ዘፋኞች ለተያዩ ፊልሞች የተከፈላቸውን ዋጋ ለይተው በመግለፅ በዚህ ረገድም የሰነድ ማስረጃ ያላቸው መሆኑን ጠቅሰው የተከራከሩ መሆኑን የክርክሩ ሂደት የሚያሳይ ሲሆን ተጠሪም አመልካች የጠቀሷቸው ዘፈኖችና ዋጋቸው በስር ፍርድ ቤት በክርክር ደረጃ አልተነሱም ሳይሉ አመልካች ሊከፈል ይገባል የሚሉት ዋጋ የወቅቱን የፊልም ማጀቢያ ዘፈን ዋጋ ያላገናዘበ ነው በማለት የሚከራከሩ መሆኑን ለዚህ ችሎት ከሰጡት የፅሑፍ መልስ ተመልክተናል ስለሆነም ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት አመልካች በዚህ ረገድ ማስረጃ ቆጥረው እያሉና ማስረጃዎቹ ለጉዳዩ ያላቸውን አግባብነት ሳይመረምር በውል ሰነዱ ላይ ሰፍሮ የተገኘ ዋጋ አልተገኘም በሚል ምክንያት ብቻ ወደ ርትዕ መሄዱ የፍብሕቁጥር ድንጋጌን ይዘትና መንፈስ እንዲሁም የተከራካሪ ወገኖችን ማስረጃ የመስማት መብት እና ፍርድ ቤቱ እውነትን መሰረት ያደረገ ዳኝነት ለመስጠት ይቻለው ዘንድ የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌን ተግባራዊ ሊያደርግ የሚገባበትን አግባብ ያላገናዘበ ሁኖ ተገኝቷል አንድ ዘፈን ለአንድ ፊልም ማጀቢያ ሲውል ዋጋው በተዋዋይ ወገኖች ሊቆረጥለት የሚችልበት ሁኔታ ቢኖርም ዋጋው በውሉ መታወቅ ካልተቻለ ግን ተከራካሪ ወገኞች በሚያቀርቧቸው አግባብነት ባላቸው ሌሎች ማስረጃዎች ወይም ፍርድ ቤቱ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት መድቦ በሚያጣራው ባለሙያ ሊታወቅ የሚችል መሆኑን የነገሮች ተራ ሁኔታዎች የሚያስረዱ መሆኑን ነባራዊው አለም ያስገነዝባል ስለሆነም ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የተጠሪ ዘፈን ለፊልም ማጀቢያነት ሲውል ሊከፈል ይችል የነበረውን ዋጋ አመልካች በዚህ ረገድ ማስረጃዎቼ ናቸው በማለት ከአቀረቧቸው የሠነድ ማስረጃዎች ወይም ከሚመለከተው የሙያ ማህበር አግባብነት ያለውን ባለሙያ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት እንዲመደብ አድርጎ ትክክለኛውን የወቅቱን ዋጋ አጣርቶ መወሰን ሲገባ ከፍብሕቁጥር ድንጋጌ ይዘትና መንፈስ ውጪ በርትዕ መወሰኑ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ሁኖ አግኝተናል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሣ ኔ በፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመቁጥር ሐምሌ ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁጥር ጥር ቀን ዓም በከፊል የተሻረው ውሳኔ በፍሥሥሕቁጥር መሠረት ተሻሽሏል አመልካች የተጠሪን ዘፈን ለፊልሙ ማጀቢያ በመጠቀማቸው ዋጋውን ሊከፍሉ ይገባል ተብሎ በይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት መወሰኑ ባግባቡ ነው ብለናል ሆኖም አመልካች ብር አንድ መቶ ሺህ ብር ክሱ ከቀረበበት ጊዜ ጀምሮ ከሚታሰብ ህጋዊ ወለድ ዘጠኝ በመቶ ጋር ለተጠሪ እንዲከፍሉ በርትዕ መወሰኑ የፍብሕቁጥር ትክክለኛ አፈፃጸም ያላገናዘበ በመሆኑ ተሸሯልበመሆኑም የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አመልካች ኃላፊ የተባሉ መሆኑን በመገንዘብ የኃላፊነት መጠኑን ግን በፍርድ ሀተታው ላይ በተገለጸው አግባብ አግባብነት ባላቸው የአመልካች ማስረጃዎች እና በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ከሚመለከተው የሙያ ማህበር ተጣርቶ በሚቀርበው ማስረጃ መሰረት በመመርመር ሊወሰን ይገባል በማለት ጉዳዩን በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት መልሰን ልከንለታል ይጻፍ በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር ግራ ቀኙ ወጪና ኪሣራቸውን ይቻቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምሰት ዳኞች ፊርማ አለበት የዳኝነት ስልጣን የሰመቁ ጥቅምት ዓም ዳኞች ተሻገር ገስላሴ ብርፃኑ አመነው ተፈሪ ገብሩ ሸምሱ ሲርጋጋ አብርፃ መሰለ አመልካቾች አቶ እንዳለ ደንቦባ አቶ ንጉሴ ደንቦባ ወሪት ውቢት ደንቦባ ጠበቃ አብዮት አበበ ቀረቡ ወሮ ሽቶ ደንቦባ ተጠሪዎች ወሮ አልማዝ ደንቦባ ወሮ ዘውዲቱ ደንቦባ ወሮ እታፈራሁ ደንቦባ ጠበቃ ሰለሞን ስዩም ቀረቡ አቶ ጌታቸው ደንቦባ ወሮ ወይንሐረግ ደንቦባ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ተወስኗል ፍርድ የሰበር አቤቱታው የቀረበው የአዲስ አበባ ከተማ የመደፍቤት የአሁን ተጠሪዎች ያቀረቡትን የመቃወም አቤቱታ ተቀብሎ የቀደመ ውሳኔውን በመሻሩ እና ይግባኝ ሰሚውና የሰበር ችሎቱም ውሳኔው ጉድለት የለበትም በማለት የቀረበላቸውን አቤቱታ ባለመቀበል መዝገቡ በመዝጋተቸው የሕግ ስህተት ተፈፅሟል በሚል ነው የአሁን ተጠሪዎች ለስር ፍቤት ባቀረቡት አቤቱታ ባላንባራስ ደንቦባ ውፍዬ ህዳር ዓም ኑዛዜ አድርገዋል ተብሎ ለፍቤቱ ቀርቦ ፍቤቱ ኑዛዜውን በማፅደቅ ውሳኔ ሰጥቷል ነገር ግን በኑዛዜው ላይ የተጠቀሱት ምስክሮች ኑዛዜው በተደረገበት ዕለት በቦታው ያልነበሩ ኑዛዜው ላይ የፈረሙት ኑዛዜው ከተደረገ በኋላ ቢሮዋቸው ድረስ በፄደላቸው መሰረት በመሆኑ በናፍሃብህቁ የተመለከተውን የሚያሟላ አይደለም በኑዛዜው ተራ ቁጥር የተመለከተው የንግድ ድርጅት ሟች ከባለቤታቸው ጋር ያፈሩት በመሆኑ የራሳቸው ብቻ ባልሆነ ንብረት ላይ ኑዛዜ ማድረጋቸው ተገቢ አይደለም ለመቃወም አመልካቾች የተናዘዙትም ሊደርሳቸው ከሚገባው ድርሻ በታች ነው ስለሆነም ኑዛዜው ፈራሽ ሊሆን ይገባል በማለት የመቃወም አቤቱታቸውን አቅርበዋል የአሁን አመልካቾች ለአቤቱታው በሰጡት መልስ በፍብሥሥህቁ መሰረት የሚቀርብ አቤቱታን ፍቤቱ ተቀብሎ ለመወሰን ስልጣን የለውም የሚል የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ አቅርበዋል በፍሬ ጉዳይም ኑዛዜው በአራት ምስክሮች ፊት የተደረገ በመሆኑ በፍብህቁ አና የተመለከተውን የተከተለ ነው ሟች በኑዛዜው የገለፁት ድርሻዬን በማለት ነው ሊደርሰን ከሚገባው ድርሻ በታች ነው ለሚሉትም በህይወት የሌሉትን ወሮ አለምፀሐይ ደንቦባን በመቀላቀል የንብረቱን ግምት በማካፈል በመሆኑ መቃወሚያው የሕግ መሰረት የለውም ብለዋል የስር ፍቤት የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያውን በተመለከተ የኑዛዜውን ሰነድ መርምሮ የኑዛዜ ወራሽነት ውሳኔ የሰጠ ራሱ ፍቤቱ በመሆኑ በፍብሥሥህቁ መሰረት በውሳኔው ላይ በዚያው መዝገብ ላይ የሚቀርበውን መቃወሚያ ተቀብሉ ለማየት ስልጣን አለው በማለት ውድቅ አድርጎታል በፍሬ ጉዳዩም የግራ ቀኙን ክርክር አና በኑዛዜው ላይ የተመለከቱ ምስክሮችን ቃል ከሰማ በኋላ ከአራቱ ምስክሮች መካከል ሁለቱ ኑዛዜው በማን እንደተፃፈ የት እንደተፃፈ አለማወቃቸውን ገልፀው ኑዛዜው ላይም የፈረሙት ሁሉም ምስክሮች በሌሉበት መሆኑን ተናዛዝ ሲፈርም ያላዩ መሆኑን ገለፀዋል የቀሩት ሁለቱ ምስክሮች ደግሞ ኑዛዜው የት እንደተፃፈና ማን እንደፃፈው ያላዩ መሆኑን ገልፀው ነገር ግን ተፅፎ የቀረበው ኑዛዜ በአራቱ ምስክሮች ፊት ተነቦ ተፈርሞ ነበር በማለት መስክረዋል ስለሆነም ነዛዜው የፍብህቁ ስር የሰፈረው ያሟላ ካለመሆኑም በላይ የምስክሮች ቃል ተመሳሳይ አይደለም በማለት ቀሪዎችን መከራከሪያዎች መመልከት ሳያስፈልግ አስቀድሞ የተሰጠው የኑዛዜ ወራሽነት በፍብሥሥሕቁ መሰረት በመሻር ውሳኔ ሰጥቷል ይግባኙ የቀረበለት የአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ይግባኙን በፍብሥሥሕቁ መሰረት የሰረዘ ሲሆን የከተማው የሰበር ችሎትም ውሳኔው መሰረታዊ ሊባል የሚችል የሕግ ስህተት ስላልተገኘበት ለሰበር አያስቀርብም ብሏል አመልካቾች ለዚህ ፍቤት መስከረም ዓም የተፃፈ ገፅ ዝርዝር የሰበር ቅሬታቸውን ያቀረቡ ሲሆን ይኽው ተመርመሮ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍቤት በፍብሥሥሕቁ መሰረት የቀረበለትን የመቃወም አቤቱታ አከራክሮ የመወሰን የስረ ነገር ስልጣን ያለው መሆኑን ከአዋጅ ቁጥር እና ከአዋጅ ቁጥር እንዲሁም በሰበር መቁ ከተሰጠው የሕግ ትርጉም አንፃር ለመመርመር ሲባል ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ ተደርጓል ግራ ቀኙም በፅሁፍ ክርክራቸውን አቅርበዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለ መልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን የግራ ቀኙን ክርክር ከስር ፍቤት ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ መርምረናል አዋጅ ቁጥር አንቀፅ ሸ በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ እንደተሻሻለው የወራሽነት የምስክር ወረቀት ለማግኘት በሚቀርብ አቤቱታ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ፍርድ ቤቶች የዳኝነት ስልጣን እንዳላቸው ተደንግጓል ተቃውሞ የቀረበበት ውሳኔ የተሰጠውም በሕጉ በተደረገው የዳኝነት ስልጣን መሰረት ነው በሌላም በኩል የተቃውሞ አቤቱታው ያስከተለው የሕግ እና የፍሬ ነገር ክርክር ይዘት ሲታይ ከነዛዜ ወራሽነት የምስክር ወረቀቱ የዘለለ እንድምታ የለውም ስለሆነም የአዲስ አበባ ከተማ ፍርድ ቤቶች አስቀድመው የወራሽነት የምስክር ወረቀት ለማግኘት በቀረበ አቤቱታ ላይ ባሳለፉት ውሳኔ የሚነሳን የተቃውሞ አቤቱታ ተቀብለው ለማስተናገድ የስረ ነገር ስልጣን የላቸውም ተብሎ የቀረበው መቃወሚያ ውድቅ በመደረጉ የተፈፀመ የሕግ ስህተት የለም የሰመቁ ሐምሌ ዓም በዚህ ፍቤት የተሰጠው ውሳኔ የባልና ሚስትነትን ማስረጃን የሚመለከት ሲሆን በእጃችን ካለው የወራሽነት ማስረጃ ጥያቄ ጋር አንድ ናቸው ወይም ተመሳሳይነት አላቸው የሚሰኝ ሆኖ አላገኘነውም የስረ ነገር ስልጣን ጥያቄን ለመወሰን መርህ የሆነው የክሱን ምክንያት ይዘት መመልከት ነው ከይዘቱ ውጭ የሆነ ሌሎች የማያመሳስሉ ሁኔታዎች መኖር ጉዳዮች በተመሳሳይ የስረ ነገር ስልጣን ስር ያርፋሉ የሚል መደምደሚያ ላይ አይደርስም የባል ወይም የሚስትነት ማስረጃ የምስክር ወረቀት ለማግኘት በቀረበ አቤቱታ ላይ የተሰጠ ውሳኔ በፍብሥሥህቁ መሰረት ተቃውሞ ሲቀርብበት ተቃውሞውን ተከትሎ ፍቤቶች የምስክር ወቀረቱን ትክክለኛነት ከማረጋገጥ ባለፈ ስለ ጋብቻ መኖር አለመኖር እና በጋብቻ ውጤት ላይ ሁሉ እንድምታ ያለው ሌሎችን ሕጎች የሚነካ የፍሬ ነገር እና የሕግ ክርክር ይመለከታሉ በአንፃሩ የወራሽነት የምስክር ወረቀትን በተመለከተ የሚቀርብ የተቃውሞ አቤቱታ የማስረጃውን ትክክለኛነት እና ህጋዊነት ከማረጋገጥ ያለፈ እንድምታ የለውም በኩል የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሎት የሚሰጠው ትርጉም አስገዳጅነት የሚኖረው ተመሳሳይ የሕግ ክርክር በቀረበባቸው ጉዳዮች ላይ ስለመሆነ ከአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ድንጋጌ እና ከአስገዳጅ ውሳኔዎች ፅንስ ዛፃሳብ መረዳት የሚቻል ሲሆን በሰመቁ በተሰጠው ውሳኔ ላይ የቀረበው የሕግ ክርክር በአጃችን ካለው ጉዳይ ጋር ተመሳሳይ ባለመሆኑ በዚህ ረገድ የቀረበው ቅሬታ ተቀባይነት ያለው ሆኖ አላገኘነውም ፍሬ ጉዳዩን በተመለከተው በስር ፍቤቶች ከተረጋገጠው ፍሬ ነገር መረዳት እንደሚቻለው ኑዛዜው በፍብሕቁ የተመለከተውን ፎርም ተከትሎ የተደረገ ባለመሆኑ አስቀድሞ የተሰጠው የኑዛዜ የወራሽነት ምስክር ወረቀት በመሻሩ የተፈፀሙ የሕግ ስህተት የለም ስለሆነም ተከታዩ ተወስኗል ውሳኔ የአዲስ አበባ ከተማ የመደፍቤት በመቁ ግንቦት ዓም ያሳለፈው ውሳኔ እንዲሁም የአአበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍሃቤት በመቁ ሐምሌ ቀን ዓም እና የአአበባ ከተማ ሰበር ችሎት በመቁ ነሐሴ ዓም የሰጡት ትዕዛዝ በፍብሥሥህቁ መሰረት ፀንቷል ወጪና ኪሳራ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ብይ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገሥላሴ ብርፃኑ አመነው ተፈሪ ገብሩ ሸምሱ ሲርጋጋ አብርፃ መሰለ አመልካችፁ አቶ ተፈራ ተሰማ አልቀረቡም ተጠሪ የአርሲ ዞን አስተደደር ጽቤት አልቀረቡም መዝገቡን መርምረን ተከታዩን ወስነናል ፍርድ ጉዳዩ የኢንቨስትመንት ውልን መሠረት አድርጐ ለአመልካች ተሠጥቶ የነበረ የገጠር መሬትን የሚመለከት ሲሆን ተጠሪ ውሉን አፍርሶ መሬቱ እንዲለቀቅ ማስጠንቀቂያ መስጠቱን ለክሱ ምክንያት በማድረግ አመልካች ለአርሲ ዞን ከፍተኛ ፍቤት ቀጥታ ክስ አቅርበዋል ፍቤቱም በተጠሪ የቀረበውን የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ በመቀበል ጉዳዩ የኢንቨስትመንት ጉዳዩችን አይቶ ውሳኔ ለመስጠት የተቋቋመው የኢንቨስትመንት ኮሚቴ ስልጣን መሆኑን በመጥቀስ መዝገቡን ዘግቷል ይግባኝ እና የሰበር አቤቱታ የቀረበላቸው የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት ችሎቶችም ውሳኔው ጉድለት የለበትም እንዲሁም የህግ ስህተት አልተፈፀመበትም በማለት አሰናብተዋል የሰበር አቤቱታው ለዚህ ፍቤት የቀረበው ይህን በመቃወም ነው አቤቱታው ተመርምሮ አመልካች በሊዝ የወሰደውን መሬት በማልማት የተለያዩ አትክልት አይነቶች እያመረተ መሆኑን በሚከራከርበት ሁኔታና የአርሲ ዞን አስተዳደር የኢንቨስትመንት ኮሚቴ ከአዋጅ ውጭ መሬቱን የነጠቀው መሆኑን እየተከራከረ የሥር ፍቤቶች ጉዳዩ በዳኝነት አካል የሚታዮ አይደለም በማለት የአመልካችን አቤቱታ ውድቅ የማድረጋቸው አግባብነት የኦሮሚያ ክልል ኢንቨስትመንት አስተዳደር እንደገና ለመወሰን ከወጣው አዋጅ ቁጥር አንፃር ለመመርመር ሲባል ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ ተደርጓል ግራ ቀኙም ክርክራቸውን በፅሑፍ አቅርበዋል በበኩላቸን ቅሬታ ያነሳውን ውሳኔ ከግራ ቀኙ ክርክር እና ከህጉ ጋር በማያያዝ መርምረናል እንደመረመርነው ጉዳዩ በፍርድ ሊታይ የሚችል መሆን አለመሆኑ እና የሥር ፍቤት የሥረ ነገር ስልጣን የለኝም ማለቱ ህጉን የተከተለ መሆኑን መመልከት ይጠይቃል በህገ መንግስቱ አንቀጽ ማንኛውንም ሰው በፍቤት ወይም የዳኝነት ሥልጣን ለተሰጠው ሌላ አካል ጉዳዮን አቅርቦ ውሳኔ ወይም ፍርድ የማግኘት መብት እንዳለው ተደንግጓል በፍብሥሥሕቁ ሥር እንደተመለከተውም ፍርድ ቤቶች በሌላ ህግ በግልፅ ለሌላ አካል ከተሰጡ ጉዳዩች ውጭ አከከራክሮ የመወሰን የዳኝነት ሥልጣን አላቸው ስለሆነም ፍቤቶች ጉዳዩን ተቀብለው በማከራከር ውሳኔ መሰጠት የሚችሉት ዳኝነት የተጠየቀበት ጉዳይ በግለፅ ህግ ለሌላ እካል እስካልተወጣ ድረስ ነው በህግ ተለይተው በአስተዳደራዊ ውሳኔ እንዲቋጩ በተባሉት ጉዳዩች ላይ መደበኛ ፍቤት የመዳኛት የስረ ነገር ሥልጣን ስለሌለው በህጉ መሠረት ሥልጣን ለተሰጠው የአስተዳደር አካል ቀርቦ በየደረጀው አስተዳደራዊ ውሳኔ የሚሰጥበትን ጉዳይ ፍቤት አስተናግዶ ውሳኔ ሊሰጥበት አይችልም በተያዘው ጉዳይ የኢንቨስትመንት ኮሚቴው በሰጠው ውሳኔ ላይ እንዲሁም ኢንቨስትመንትን በሚመልከት በኮሚሽኑና በኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ውስጥ ድርሻ ባላቸው አካላት የሚወሰኑትን ጉዳዩች አስመልክቶ በሚቀርቡ ይግባኞች ላይ ውሳኔ የሚሰጠው የኢንቨስትመንት ቦርዱ ስለመሆኑ እና ብርዱ የሚሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ ስለመሆኑ የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ኢንቨስትመንት አስተዳደርን እንደገና ለመወሰን የመጣውን አዋጅ ቁጥር ለማሻሻል የወጣው አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ይደነግጋል የተሻሻለው አዋጅ አንቀጽ ላይ እንደተመለከተውም ካሳ አነሠኝ ወይም ካሳ ተከሰከስኩ ወይም መሠረታዊ የህግ ሥህተት ተፈፀመብኝ በሚሉ ክርክሮች ላይ ካልሆነ በቀር በኢንቨስትመንት የሚቀርቡ የህግም ሆነ የፍሬ ነገር ክርክር ይግባኞች ላይ የመጨረሻ ውሳኔ የሚሠጠው ቦርዱ ስለመሆኑ ተደንግጓል ስለሆነም የቀጥታ ክስ የቀረበለት የከፍተኛው ፍቤት የሥረ ነገር ሥልጣንን አስመልክቶ የቀረበውን መቃወሚያ ተቀብሎ በፍብሥሥሕቁ ሀ እና መሠረት ክሱ ተቀባይነት የለውም በማለት መወሰኑ እና ይግባኝ መባሉም ሆነ የሰበር ችሉቱ አቤቱታውን በመሰረዛቸው የተፈፀመ የህግ ስህተት የለም ብለናል ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ ኛ የአርሲ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ ህዳር ዓም ያሳለፈው ውሳኔ እና የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍቤት በመቁ ታህሳስ ዓም እንዲሁም የኦሮሚያ ጠፍቤት ሰበር ችሎት በመቁ ሰኔ ዓም የሰጡት ትዕዛዝ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ፀንቷል ኛ ወጩና ኪሳራ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ወከ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞችፁ ተገኔ ጌታነህ ተሻገር ገስላሴ ብርፃኑ አመነው ሸምሱ ሲርጋጋ አብርፃ መሰለ አመልካችፁ ጀዳው አማካሪ አርክተክቶችና መሐንዲሶች ባለቤት አቶ ዳንኤል አሰፋ ጠበቃ አለሙ ገበየህ ቀረቡ ተጠሪ ኛ የፌዴራል ስፖርት ኮሚሽን ነገረ ፈጅ አቶ ፋሲል ተሰማ ቀረቡ ኛ የኢፌዲሪ ፍትህ ሚኒስቴር አልቀረቡም መዝገቡ የተቀጠረው ለምርመራ ሲሆን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ይህ የሰበር ጉዳይ በአስተዳደር አካል የተወሰነ ጉዳይ በመደበኛ ፍቤት ቀርቦ ሊታይ የሚችልበትን የአቤቱታ አቀራረብ ሥርዓትና ቅሬታውን ተቀብሎ የማየትና የመወሰን ሥልጣን ያለው በየትኛው ደረጃ የተዋቀረው ፍቤት ነው። ስለሆነም አመልካች ሁሉም የማህበሩ አባላት ያልተስማሙበትን የውል ስምምነት ሰነድ በ ዓም ተደርጓል የተባለውን መሠረት በማድረግ አስቀድሞ ለማህበሩ አዋጥቶ የነበረውን መዋጮ ብር እንዲመለስለት መጠየቁ ለጉዳዩ በተለይ አግባብነት ያለው የንግድ ህጉን ድንጋጌዎች መሠረት ያላደረገ በመሆኑ የክልሉ ጠፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የዞኑን ከፍተኛ ፍቤት ውሳኔን መሻሩ በውጤት ደረጃ በአግባቡ ነው ከሚባል በስተቀር መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ሆኖ ስላላገኘነው ተከታዩን ውሳኔ ሰጥቷል ውሳኔ የአፋር ብክመንግስት ጠፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በፍይመቁጥር በ ዓም በዋለው ችሎት የሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁ መሠረት በውጤት ደረጃ ፀንቷል የአመልካች ሰበር አቤቱታ ተቀባይነት አላገኘም አመልካች በንግድ ህጉ መሰረት መብቱን ከማስከበር ይህ ውሳኔ አይከለከለውም ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ትጌ የሰመቁ ታህሳስ ቀን ዓም ዳኞች አለማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ተኽሊት ይመሰል እንዳሻው አዳነ ቀነዓ ቂጣታ አመልካች ወሮ ንግስቲ አትክልቲ ጠበቃ ሙሉዓለም ፈጠነ ቀረቡ ተጠሪ አቶ አበባው ሽፈራው የቀረበ የለም መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የአካል ጉዳት ካሳ ጥያቄን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪ ባሁኗ አመልካች እና አቶ በረከት ተስፋዬ ላይ በመሰረቱት ክስ ነው የክሱ ይዘትም ባጭሩ ንብረትነቱ የአመልካች በሆነውና በስር ኛ ተከሳሽ በነበሩት በአቶ በረከት ተስፋዬ ይሽከረከር በነበረው ኮድ አአ ተሸከርካሪ ከአለታ ወንዶ ከተማ ወደ ሐዋሳ ከተማ ብር ከፍለው በመጓጓዝ ላይ አንዳሉ መኪናው በከፍተኛ ፍጥነት ይሸከረከርና ሹፌሩም ሞይባል ያናገር ስለነበር ከተራራው ጋር ተጋጭተው በአካላቸው ላይ የአካል ጉዳት የደረሰባቸው መሆኑንበዚህም ምክንያት ገቢ ያጡና ለሕክምና ወጪ ያወጡ መሆኑንና ሹፌሩም በወንጀል የተቀጡ መሆኑን ዘርዝረው በድምሩ ብር አራት መቶ ዘጠና ሰባት ሺህ አንድ መቶ አምስት ብር ከዘጠና ሳንቲም ባልተነጣጠለ ኃላፊነት የመኪናው ባለቤትና ሹፌሩ እንዲከፍሉ ይወሰን ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነውየአሁኑ አመልካች ለክሱ በሰጡት መከላከያ መልስም ጉዳቱ የጥቅም ግንኙነት በሌለው ሁኔታ ስለመሆኑ ተጠሪ በጉዳቱ ምክንያት የተቋረጠባቸው ገቢ ወይም ጥቅም የሌለ መሆኑንና የጉዳት ካሳ መጠኑም የተጋነነ መሆኑን ዘርዝረው ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል በማለት ተከራክረዋል የሥር ኛ ተከሳሽ የነበሩት ግለሰብ ባለመቅረባቸው ጉዳዩ በሌሉበት እንዲታይ ተደርጎአል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው የሐዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ሰምቶ አመልካችን ኃላፊ በማድረግ ብር ሶስት መቶ ሰባ ስድስት ሺህ ሁለት መቶ ፃያ ስድስት ብር በአንድነትና በነጣላ እንዲከፈላቸው ወስኖአል በዚህ ውሳኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለደቡብ ብብሕብክመንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርበው ፍርድ ቤቱም ግራ ቀኙን እንዲከራከሩ እና አማካይ አድሜን በተመለከተ ከሚመለከተው አካል ማስረጃ እንዲቀርብ ከአደረገ በኋላ ጉዳዩን መርምሮ አመልካች ላይ የተሰጠውን የኃላፊነት ውሳኔ ተቀብሎ የጉዳት ከሳ መጠኑን ግን ከአማካይ አድሜ ጋር በማመጣጣን አስልቶ በድምሩ ብር ሁለት መቶ ሰማንያ አራት ሺህ ሁለት መቶ ሰማንያ ብር አመልካችና የስር ኛ ተከሳሽ በአንድነትና በነጠላ እንዲከፍሉ ሲል ወስኗል ከዚኅም በኋላ አመልካች የሰበር አቤቱታቸውን ለክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ያቀረቡ ቢሆንም ተቀባይነት አላገኙም የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች ጠበቃ የካቲት ቀን ዓም ጽፈው ባቀረቡት አራት ገፅ የሰበር አቤቱታ በታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል የሚሉባቸውን ምክንያቶች ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩአመልካች ለጉዳቱ ኃላፊነት አለባቸው ተብሎ መወሰኑ የፍብሕቁጥር እና ድንጋጌዎች ጋር እና የጥቅም ግንኙነት በሌለበት ሁኔታ የተሸከርካሪው ባለቤት ተጠያቂነት የለበትም ተብሎ ከተወሰነው የዚህ ሰበር ችሎት አስገዳጅ ውሳኔ ጋር ያልተጣጣመ መሆኑን ተጠሪ ክሱን ከውል ውጪ ዛላፊነትን በሚገዙ ድንጋጌዎች መሰረት ማቅረባቸው ተገቢነት የሌለው መሆኑንና የካሳ መጠኑንም በጉዳቱ ምክንያት የተቋረጠ የተጠሪ ጥቅም በሌለበትና የተጠሪ ገቢ በአግባቡ ባልተጣራበት ሁኔታ በተጋነነና ከፍብሕቁጥር ይዘትና መንፈስ ውጪ የተወሰኑ መሆኑን ዘርዝረው ውሳኔው ሊታረም የሚገባው ነው በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነውአቤቱታው ተመርምሮም በዚህ ችሎት እንዲታይ በመደረጉ ተጠሪ ቀርበው ግራ ቀኙ የፁሑፍ ክርክር አድርገዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታ መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድነጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዙት ጭብጦች አንጻር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ የተያዙት ጭብጦች በተጠሪ ላይ ለደረሰው ጉዳት አመልካች ኃላፊነት አለባቸው ተብሎ በበታች ፍርድ ቤቶች መወሰኑ ከፍብሕቁጥር ድንጋጌ እና ከሰመቁጥር አስገዳጅ የሕግ ትርጉም አንጻር ተገቢ መሆን ያለመሆኑን የአጓዥ ተጓዥ ውል መኖሩ ሳይካድ ከውል ውጪ ዛላፊነት ተብሎ የቀረበው ክስ ተገቢ መሆን ያለመሆኑን እና ተጠሪ በጉዳቱ ምክንያት ያጡት ጥቅም እንደተቋረጠባቸው ባላስረዱበት ለተጠሪ ካሳ አንዲከፈላቸው የተወሰነው የካሳ መጠን ተገቢ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ነው የመጀመሪያውን ጭብጥ በተመለከተ አመልካች ከተጠሪ ጋር የጥቅም ግንኙነት የለኝም በማለት የሚከራከሩት ጉዳት አደረሰ የተባለውን ተሸከርካሪ በወቅቱ ኮዐፀህክቨዕከ ፀከሰር ብፀጠከበጸሆኗ ለተባለ ድርጅት አከራይቼ ከመኪናው ጥቅም ሲያገኝ የነበረው ይኹው ድርጅት ነው በሚል አቢይ ምክንያት መሆኑን ተገንዝናል የስር ፍርድ ቤት በዚህ ረገድ ማስረጃ እንዲቀርብ አድርጎ የኪራይ ውል ሊቀርብ ባለመቻሉ መኪናው ተከራይቶ የነበረ ነው ለማለት እንዳልቻለ ግልጾ ያለፈው ስለመሆኑ ከውሳኔው ግልባጭ ተገንዘብናል በመሆኑም አመልካች መኪናውን አከራይተው ያልነበሩ መሆኑ በፍሬ ነገር ደረጃ በስር ፍርድ ቤት የተረጋገጠ ሲሆን ፍሬ ነገሩን ለማጣራትና ማስረጃን በመመዘን ረገድ ተመሳሳይ የሆነ ስልጣን ያለው የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤትም ይህንኑ ፍሬ ነገር የተቀበለው ጉዳይ ነው ከዚህ አንጻር ስናው ይህ ችሎት አመልካች መኪናውን አከራይተው ነበር ወይስ አልነበረም። የሚለውን ጭብጥ የስር ፍቤት በአፈጻጸም ጉዳዩ እንደሰጠው ዳኝነት አቃዎችን በማስፈተሽ እምቢተኛ እስከሆነ ድረስ እቃዎቹ እንደተበላሹ ይቆጠራሉ እንኳ ቢባል እቃዎቹ ተበላሽተው የተገኙ እንደሆነ የሚለውን ታሳቢ በማድረግ አማራጭ ክስ ያልቀረበበት በዋናው ፍርድም እቃዎቹ ተበላሽተው የተገኙ እንደሆነ የአሁን አመልካች የእቃዎችን ዋጋ ግምት እንዲከፍል ይገደዳል በሚል ፍርድ ያላረፈበት በመሆኑ ፍርድ ያላረፈበትን ጉዳይ በአፈጻጸም ክስ አስታኮ በአፈጻጸም ጉዳይ ላይ እንደአዲስ ፍርድ ለመስጠት የሚያስችል የህግ መሰረት የለም ለአፈጻጸሙ መነሻ የሆነው ፍርድ ከተሰጠ በኋላ ለአሁን አመልካች እንደፍርዱ እቃዎችን ወደ መጣበት ፃገር እንዲመለሱ ለማድረግ እምቢተኛ በመሆኑ የተነሳ እቃዎቹ ተበላሽተው ከሆነ ይኸው ስህተት የአሁን አመልካች ከህግ ወይም ከውል በመነጨ ለመክሰስ የሚያስችል ግዴታ ያለበት ከሆነ እራሱን ከቻለ ክስ የክስ ምክንያት ሊሆን ከሚቻል በቀር ከቶውንም ቢሆን እንደአሁን ተጠሪ አቀራረብ በፍርድ አፈጻጸም ጉዳይ ለመወሰን የሚቻል አይደለም በዚህ ሁሉ ምክንያት የአሁን ተጠሪ ታህሳስ ቀን ዓም አዘጋጅቶ በቀረበው የአፈጻጸም የክስ ማመልከቻ መሰረት የስር ፍቤቶች የፍርድ አፈጻጸምን የጉዳይ ሂደት ለፍርድ አፈጻጸም አንኳር እና መሰረት የሆነውን አፈጻጸም አንደፍርዱ ሊፈጸም እንደሚገባ በፍርድ አፈጻጸም ስርዓት የተመለከቱትን ድንጋጌዎች ጥሰው ለአፈጻጸም ክሱ መነሻ ከሆነው ፍርድ ይዘት በመውጣት የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ አግኝተነዋል መይ ውሳኔ በአፋር ብክመንግስት የአውሲረሱ ከፍተኛ ፍቤት በአፈመቁ መጋቢት ቀን ዓም የሰጠው ፍርድ የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት በአፈጻጸሙ አራት ሚሊዮን ሰባት መቶ ሺህ ሰላሳ ሁለት ሺ ሁለት መቶ ከሰባ ስምንት ከ ሳንቲም አና በዚሁ ልክ የጠበቃ አበል ጨምሮ በድምሩ ብር አምስት ሚሜሊዮን ሁለት መቶ አምስት ሺህ አምስት መቶ አራት ብር የመክፈል ግዴታ ስለመሆኑ ለተጠሪ እንዲከፍል አይገደድም ብለናል ወደ መጡበት ፃገር ይመለሱ የተባሉት አቃዎች በመበላሸታቸው ምክንያት እንደፍርዱ ለመፈጸም የሚቻል አይደለም ከሚል መነሻ የአሁን ተጠሪ መብቱን በማረጋገጥ ረገድ ወደ ፊት ክስ የሚያቀርብ ቢሆን ይህ ፍርድ የሚያግደው አይሆንም ብለናል በዚሁ የሰበር ጉዳይ ምክንያት ግራቀኙ ባደረጉት ክርክር ላስከተለው ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ልዩ ልዩ የሰመቁጥር ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ረታ ቶሎሳ ሙስጠፋ አህመድ ቀነዓ ቂጣታ ሌሊሴ ደሳለኝ አመልካችፁ አንዋር አህመድ አልቀረቡም ተጠሪ የቤጉክመፍትህ ቢሮ አልቀረቡም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የአፈፃፀም ክስ ሂደትን የተመለከተ ነው ክርክሩ የተጀመረው ከፓዊ ወረዳ ፍቤት ሲሆን የፓዊ ወረዳ ፍትህ ጽቤት የፍርድ ባለመብት በመሆን በአመልካች ላይ ያቀረበው የአፈፃፀም ክስ ሲሆን ዝርዝሩም አመልካች ያለፈቃድ በማሽከርከር በቀን ዓም የትራፊክ ደንብ በመጣስ ብር የተቀጣ ስለሆነ በቅጣቱ መሰረት ይፈጽምልኝ በማለት አቅርቧል አመልካችም ያለአግባብ ስለተቀጣሁ ልፈፅም አይገባም በማለት መልስ ሰጥቷል የፓዊ ወረዳ ፍቤት አመልካች በውሳኔው መሰረት ለመፈፀም ፈቃደኛ ስለአልሆነ በስድስት ወር እስራት እንዲቀጣ ገንዘቡን የሚከፍል ከሆነ ደግሞ ከእስራት እንዲፈታ በማለት ይወስናል አመልካች በውሳኔው ቅር በመሰኘት ለከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሲያቀርቡ ከፍተኛ ፍርድ ቤቱም ግራ ቀኙን ካከራከረ በኋላ የሕዝብ የመንገድ ትራንስፖርት የስነ ስርዓት መቆጣጠሪያ መመሪያ ስራ ጥፋት ሪኮርድ አያያዝና ስለቅጣት ደረጃ በዝርዝር የሚገልፅ እንጅ ይህ ቅጣት ባልተፈፀመ ጊዜ ምን መደረግ እንዳለበት በሕጉ የተገለጸ ነገር ስለሌለ በፍቤት የተሰጠ ምንም ውሳኔ ሳይኖር አመልካች እንዲፈፅም መደረጉ ትክክል አይደለም በማለት ወረዳው ፍቤት የሰጠውን ውሳኔ በመሻር በአብላጫ ድምፅ ወስኗል ተጠሪ ውሳኔውን በመቃወም ለክልሉ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ አቅርቦ ፍቤቱም በሥሥሕጉ ቁጥር መሰረት ይግባኙን በመሰረዝ ትዕዛዝ ሰጥቷል ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት ጉዳዩ ሲቀርብ ሰበር ችሎቱም የፓዊ ወረዳ ፍርድ ቤት በአመልካች ላይ የመንገድ ትራንስፖርት መመሪያን ደንብን በመተላለፍ የቀረበበትን የአፈፃፀም ክስ ማስፈፀሙ መሰረታዊ የህግ ስህተት የለበትም በማለት የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰጠውን ትፅዛዝ እና የከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ በመሻር የፓዊ ወረዳ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ በማፅናት ወስኖአል አመልካችም ለዚህ ሰበር ችሎት በቀረቡት የሰበር አቤቱታ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ስለአለበት ይታረምልኝ በማለት አመልክተዋል በትራፊክ ደንብ መተላለፍ ምክንያት በአመልካች ላይ የተጣለውን ቅጣት በፍርድ ቤት የአፈፃፀም ክስ ሊቀርብበት ይገባል ወይስ አይገባም የሚለውን ለመመርመር ሲባል ተጠሪ መልስ እንዲያቀርብ ተደርጎአል አመልካችም የመልስ መልስ ሰጥቷል የጉዳዩ አመጣጥ እና የግራ ቀኙ ክርክር ከላይ የተገለፀ ሲሆን እኛም መዝገቡን ከተያዘው ጭብጥ አንፃር መርመረናል አመልካች ላይ የቀረበው የአፈፃፀም መዝገብ በትራፊክ ደንብ መተላለፍ ምክንያት ስራን የትራፊክ ደንብን መተላለፍ የሚገዛው ትራፊክን ለመቆጣጠር የወጣ የሚንስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ነው በዚህ ደንብ አንቀፅ ስለ ቅጣቱ እና አፈፃፀሙን የደነገገ ነው በዚህ አዋጅ አንቀፅ መሰረት የትራፊክ ተቆጣጣሪ የዚህን ደንብ ድንጋጌዎች ተላልፎ ያገኘው አሽከርካሪ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዱን እንዲሰጠው በመጠየቅ ቅጣት እንዲፈፅም በፅሁፍ ማሳወቅ አለበት በማለት ደንግጎአል በዚህ ደንብ መሰረት ይህን አዋጅ የተላለፈ አሽከርካሪ ቅጣት ከተጣለበት አፈፃፀሙ የትራፊክ ተቆጣጣሪው በፅሁፍ በማሳወቅ የተቀጣው አሽከርካሪ እንዲፈፅም ማድረግ ነው እንጅ ለአፈፃፀም ፍቤት የሚቀርብ ስለመሆኑ በደንቡ አልተቀመጠም ከደንቡ እንደምንረዳው በትራፊክ ተቆጣጣሪው በዛ ሂደት እንዲቀጥል እንጂ ፍቤት ለአፈፃፀም እንዲቀርብ አይደለም በፍሥሥሕቁጥር የተደነገገው በፍቤት አፈፃፀም የሚፈፀመው ውሳኔው በፍቤት የተወሰነ መሆኑን ታሳቢ የደረገ ነው በመሆኑም የትራፊክ ፍሰትን ለመቆጣጠር ሲባል በደንብ ቁጥር አንቀፅ መሰረት የሚጣስ ቅጣት አፈፃፀሙ በፍቤት ሊቀርብ የሚችል መሆኑን የሚደነግግ ሕግ የለም ይህ ሆኖ እያለ በተጠሪ በኩል የቀረበውን የአፈፃፀም ማመልከቻ ውሳኔው በፍቤት ባልተሰጠበት ሁኔታ እንዲሁም በደንብ ቁጥር አፈፃፀሙ ለፍቤት መቅረብ እንደአለበት ሳይደነግግ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት በትራፊክ ተቆጣጣሪ የተጣለው ቅጣት በፍቤት ሊፈፀም ይገባል በማለት የወሰነው ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት አለበት ብለን ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት በመቁ ሚያዝያ በዋለው ችሎት በሰጠው ውሳኔ የፓዊ ወረዳ ፍቤት በመቁ በቀን በዋለው ችሎት የሰጠውን ትዕዛዝ በማፅናት የወሰነውን በፍሥሥሕቁ መሰረት ተሽራል የመከተል ዞን ከፍተኛ ፍቤት በመቁ በቀን በዋለው ችሎት የሰጠው ውሳኔ በአብላጫ ድምፅ በፍሥሥሕቁ መሰረት ፀንቷል እዚህ ፍቤት ለተካፄደው ክርክር ወጭና ኪሳራ ግራ ቀኙ ይቻቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቶ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊረማ አለበት ብይ የሰመቁ ቀን ዓም ዳኞችፁ ተገኔ ጌታነህ ተሻገር ገስላሴ ተፈሪ ገብሩ ሹምሱ ሲርጋጋ አብርፃ መሰለ አመልካችፁ አቶ ጋረድ ለበሰ ተጠሪ የመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና ኤጀንሲ መዝገቡን መርምረን ተከታዩን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የጡረታ መብትን የሚመለከት ሲሆን አመልካች በተለየዩ መቤቶች ለ ዓመት እና በአብክመንግስት ዋና ኦዲተር መቤት ኃላፊ ሆነው ለዐ አመት አገልግለው በራሳቸው ጥያቄ ከሹመት የተነሱ መሆኑን በአዋጅ ቁ አንቀፅ መሰረት ከአንድ የምርጫ ዘመን ያገለገሉና ዕድሜያቸው ከዐ አመት በላይ በመሆኑ የጡረታ መብታቸው እንዲከበርላቸው አሰሪ መቤታቸውን ጠይቀው የተሰጣቸው ምላሽ ፍትሐዊ አለመሆኑን ገልፀው ቅሬታቸውን ለሰሜንምፅሪጅን ማዋኤጀንሲ አቅርበው ኤጀንሲው አመልካች ስራቸውን የለቀቁት በራስ ፈቃድ በመሆኑ በአቁ አንቀፅ መሰረት ዕድሜያቸው አመት ሲሞላ ከየካቲት ጀምሮ የጡረታ አበል የሚወሰንላቸው መሆኑን ኮሚቴው የወሰነ ሲሆን በዚህ ውሳኔ አመልካች ቅሬታቸውን ለማህበራዊ ዋሰትና ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ የይግባኝ አቤቱታ አቀርበው የመንግስት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋሰትና ኤጀንሲ የሰጠው ውሳኔ በአግባቡ ነው በማለት ያፀናው መሆኑን ከቀረበው የአመልካች አቤቱታ እና ውሳኔዎች ለመረዳት ተችሏል አመልካች በዚህ ውሳኔ ላይ ያላቸውን ቅሬታ ለፌጠፍቤት በይግባኝ አቀርበው ይግባኝ የተባለበት ውሳኔ ጉድለት የለበትም ተብሎ በፍብስስቁጥር የዘጋው ሲሆን አመልካች በዚህ ውሳኔ ተፈፀመ ያሉትን ስህተት በመዘርዘር በዚህ ሰበር ችሎት እንዲታረምላቸው አቅርበዋል የአመልካች አቤቱታ ለሰበር ሰሚ ችሎት ያስቀርባል የተባለው ከአማራ ክልል አዋጅ ቁጥር አንቀፅ ሀ አንፃር አመልካች የጡረታ ይከበርልኝ ጥያቄ ውድቅ መደረጉ በሰበር ለመመርመር ነው የአመልካች አቤቱታ ይዘት የስር ፍቤቶች ለውሳኔያቸው መሰረት ያደረጉት አዋጅ ቁጥር አንቀፅ ለመንግስት ተዷዉሚዎች የሚያገለግል ሣይሆን ከሹመት ውጭ በመንግስት ሰራተኞች ሲያገለግሉ ለነበሩ ሰራተኞች ነው የተጠቀሰው አንቀፅ በፌዴራል ልዩ የተጂሚዎች አዋጅ ቁጥር እና በአማራ ክልል ዝክረ ሕግ አዋጅ ቁጥር በተለየ ሁኔታ መብት የተሰጣቸውን የመንግስት ኃላፊዎች የማይመለከት በመሆኑ ይህ ድንጋጌ ከዝክረ ሕግ አዋጅ ቁጥር አንቀፅ ሀ ጋር ተጣምሮ ሊተረጎም የማይገባው ሆኖ ሣለ የስር ፍቤቶች የሰጡት የሕግ ትርጉም መሰረታዊ ስህተት ስላለበት ይታረምልኝ የሚል ነው ተጠሪ በበኩሉ የአማራ ክልል አዋጅ ቁጥር አንቀፅ ሀ ከመንግስት ሰራተኞች የጡረታ አዋጅ ቁ አንቀፅ መሰረት የሚቃረን ስለሆነ ተፈፃሚነት የለውም በአዋጅ ቁ አንቀፅ የመንግስት ሰራተኛ ማለት የመንግስት ተጂሺሚዎችንም የሚያካትት መሆኑ ተመልክቷል የጡረታ መብትና ጥቅምን በተመለከተ የክልሉ አዋጅ ተፈፃሚነት የለውም ተፈፃሚነት ያለው አዋጅ ቁ ነው በማለት ተከራክረዋል አመልካችም አቤቱታቸውን በማጠናከር የመልስ መልስ አቅርበዋል የጉዳዩ አመጣጥ ከዚህ በላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታ መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ መርምረናል እንደመረመርነውም የመንግስት ሰራተኞች ጡረታን በተመለከተ ስራ ላይ ያለው አዋጅ ቁጥር ሲሆን በዚህ አዋጅ ትርጓሜ አንቀፅ ላይ የመንግስት ሰራተኛ በመንግስት መቤት በቋሚነት በመቀጠር ደመወዝ እየተከፈለው የሚሰራ ሰው ሲሆን የመንግስት ተሺጂሚዎች የምክር ቤት አባላትንና የመከላከያ ሰራዊት አባላትን እንደሚጨምር ተመልክቷል በአንቀፅ ከፍተኛ የመንግስት ኃላፊ ማለት ሚኒስቴርሚኒስቴር ዳኤታ ወይም ተመሳሳይ ደረጃ ያለው የመንግስት ኃላፊ ነው በሚል የተመለከተ ሲሆን በአንቀፅ መንግስት ማለት በኢፌዴሪ መንግስት እና የክልል መንግስታትን እንደሚያጠቃልል በአንቀፅ ደግሞ ክልል ማለት ምን ማለት እንደሆነ ተመልክቷል ይህ አዋጅ ከመውጣቱ በፊት ከኃላፊነት የተነሱ የሀገርና የመንግስት መሪዎች ከፍተኛ የመንግስት ኃላፊዎች የምክር ቤት አባላትና ዳኞች መብትና ጥቅም ለመጠበቅ በወጣው አዋጅ ቁጥር አንቀፅ እና የጡረታ መብትን የሚመለከቱ ድንጋጌዎች በአዋጅ አንቀፅ ሐ የተሻሩ መሆነ የተመለከተ ሲሆን በዚሁ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ይህን አዋጅ የሚቃረኑ ማናቸውም ሕጎች ወይም የአሰራር ልምዶች ይህን አዋጅ በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚ አይሆኑም በማለት ተመልክቷል የአብክመአዋጅ ቁጥር ቀደም ብሎ የወጣ ነው ወደ ተያዘው ጉዳይ ስንመለስ የአመልካች የጡረታ መብት ጥያቄ መታየት ያለበት የጡረታ መብትን አስመልክቶ በወጣው ልዩ ሕግ በመንግስት ሰራተኞች የጡረታ ሕግ አዋጅ ቁ እንጅ በአብክመበወጣው ዝክረ ሕግ አዋጅ ቁጥር አይደለም በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ከፍተኛ የመንግስት ኃላፊን ወይም የምከር ቤት አባልን የሚመለከት ሲሆን ለከፍተኛ የመንግስት ኃላፊ ወይም የምክር ቤት አባል በአዋጅ ትርጓሜ ክፍል ከተሰጠው ትርጉም አንፃር አመልካች ይህን የሚያሟሉ ባለመሆኑ በአዋጅ አንቀፅ መሰረት በስር ፍቤት የተሰጠው ውሳኔ በአግባቡ በመሆኑ የሰበር ፍቤት በዚህ ረገድ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ፈፅሟል የሚባል አይደለም ብለናል ውሳኔ በሰሜን ምዕሪጅን ማዋኤጀንሲ በቀን የማህበራዊ ዋስትና ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ በቁጥር ጡይ በቀን የሰጡት ውሳኔ እና የፌጠፍቤት በፍብይመቁ በቀን ዓም በዋለ ችሎት የሰጠው ትዕዛዝ በፍብስስቁ መሰረት ፀንቷል ግራ ቀኙ በዚህ ሰበር ችሎት ላደረገው ክርክር ያወጡትን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ የተዘጋ በመሆኑ ወደ መቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ብይ የሰመቁ መስከረም ቀን ዓም ዳኞች አለማው ወሌ ረታ ቶሎሳ ሙስጠፋ አህመድ ቀነዓ ቂጣታ ሌሊሴ ደሳለኝ አመልካች አቶ አባስ ኢብራሂም ቀረቡ ተጠሪዎች የሐረር ቢራ አማህበር አልቀረቡም መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የንብረት ጉዳት ካሳ ክፍያ ጥያቄን የሚመለከት ሆኖ ክርክሩም የጀመረው ያሁን አመልካች በሀረሪ ክልል ጠፍቤት በሰበር ተጠሪ ላይ በመሰረተው ክስ መነሻነት ነው የክሱ ፍሬ ነገርም ባጭሩፁ ተጠሪ ኮስቲክ ሶዳና ዛይድሮሊክ አሲድ የተባለ መርዛማነት ያለው ተረፈ ምርት በእርሻ ማሳዬ ላይ አፍስሶ የተለያዩ ቋሚ ተክሎችና ሰብሎቹን በማድረቅ ስላወደመብኝ በዚህ ምክንያት ለደረሰብኝ ጉዳት በድምሩ ብር ካሳ ይከፈለኝ የሚል ነው ተጠሪም በበኩሉ ቀርቦ ለክሱ በሰጠው መከላኪያ መልስ በክሱ የተጠቀሰውን መርዛማ ኬሚካል በአመልካች ማሳ ላይ አለማፍሰሱን ያም ሆኖ ግን የድርጅቱን ፍሳሽ ወይም ተረፈ ምርት የክልሉ አርሶ አደሮች ለእርሻ ማሳቸው በማዳባሪያነት ጠቃሚነቱን ተረድተው እንዲደፋላቸው በጠየቁት መሰረት የተደፋላቸው መሆኑን ተረፈ ምርቱም ለእርሻ ማሳ ማዳበሪያነት ጠቃሚ መሆኑን በጉዳዩ ላይ በሐሮሚያ ዩኒቨርስቲ እየተካሄደ ያለው ጥናትም ይህንኑ የሚያረጋግጥ መሆኑንና የጉዳት ካሳ መጠኑም የተጋነነ ነው የሚልና የመሳሰሉትን በማንሳት ተከራክሯል ጉዳዩን የተመለከተው የክልሉ ጠፍቤት በበኩሉ የግራ ቀኙን ክርክርና ምስክሮች ቃል ከሰማ በኃላ በተጨማሪነትም ከክልሉ አካባቢና ጥበቃ ባለስልጣን ጽቤትም ባለሙያ አስቀርቦ በጉዳዩ ላይ ሙያዊ አስተያየቱን ከተቀበለ በኃላ ጉዳዩን መርምሮና ማስረጃውንም ከመዘነ በኃላ የተጠሪ ተረፈ ምርት በአመልካች ማሳ ላይ መፍሰሱንይህንን ተከትሎም ተክሎችና ሰብሎቹ በመድረቅ ጉዳት የደረሰባቸው መሆኑን ለዚህም ጉዳት ተጠሪ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ና ፍብህግቁ መሰረት ኃላፊነት ያለበት መሆኑንና የደረሰውን ጉዳት መጠንም ብር መሆኑን መረጋገጡን ከገለጸ በኃላ በሌላ በኩል ደግሞ ተረፈ ምርቱንም አመልካች አራሱ እንዲደፋለት በጠየቀው ጥያቄ መሰረት በማሳው ላይ እንዲደፋ መደረጉንና አንዲሁም አመልካችም ሌሎች አርሶ አደሮች እንደሚያደርጉት ተረፈ ምርቱ የሚያመጣውን ጉዳት ለማስቀረት ፍሳሹን በየጊዜው በመጥረግ የበኩሉን አስተዋፅፆ ማድረግ ሲገባው ይፄንን አለማድረጉም በምስክሮች ቃል መረጋገጡን ገልፆና ይህም በአንድ ላይ ተገናዝቦ ሲታይ ክፊሉ ጉዳት ራሱ በአመልካች ጥፋት መድረሱን መገንዘቡን በውሳኔው በማስፈርና ይህንኑም በካሳ ክፋያ አሰላሉ ሂደት ከግምት ውስጥ ማስገባቱን ጭምር ከገለጸ በኋላ ተጠሪ ከብር ውስጥ የበኩሉን የኃላፊነት ድርሻ የጠበቃ አበል እና የዳኝነት አገልግሎት ክፍያ ብር ጋር ለአመልካች ይክፈል ሲል ወስኗል አመልካችም በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት የይግባኝ ቅሬታውን ለፌጠፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ቢያቀርቡም ተቀባይነት አላገኘም አሁን ለዚህ ሰበር ችሉት የቀረበው የሰበር አቤቱታም ይህንኑ በስር ፍቤቶች የተሰጠውን ውሳኔ በመቃወም ሲሆን አቤቱታውም በሰበር አጣሪ ችሎት ተመርምሮ አመልካች የተጠሪ ተረፈ ምርት በእርሻው ማሳው ላይ እንዲደፋ መፍቀዱ ባልተረጋገጠበት ሁኔታ ለደረሰው ጉዳት እሱም አስተዋዖ አለበት ተብሎ ሊከፈለው ከሚገባው የጉዳት ካሳ መጠን ውስጥ ብር ተቀንሶ እንዲከፈለው የመወሰኑን አግባብነት ለመመርመር ሲባል አቤቱታው ለሰበር ሰሚ ችሎቱ እንዲቀርብ ተደርጎና ለተጠሪም በህጉ መሰረት መጥሪያ እንዲደርሰው ቢደረግም ባለማቅረቡ በፅሁፍ መልስ የመስጠት መብቱ እንዲታለፍ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥና ይዘት ከላይ የተመለከተውን የሚመስል ሲሆን እኛም በበኩላችን አቤቱታው ለዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት እንዲቀርብ ሲደረግ ተይዞ ከነበረው ጭብጥ አንፃር ጉዳዩን በሚከተለው መልኩ መርምረናል በመሰረቱ ጉዳዩ ከሚመለከተው የአካባቢ ጥበቃ መስሪያ ቤት ፈቃድ ሳይዝ ማንኛውንም አደገኛ ቆሻሻን ማመንጨት ማስቀመጥ ማከማቸት ማጓጓዝ ማምከን ወይም ማስወገድ የተከለከለ ስለመሆኑ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ስር በግልጽ ተደንግጎ እናገኛለን ከዚህም መገንዘብ እንደሚቻለው አስቀድሞ የአካባቢው ጥበቃ መስሪያ ቤት ሳያስፈቅዱ የፋብሪካ ውጤት የሆነውን መርዛማነት ያለው ተረፈ ምርት ከአንዱ ቦታ ወደ ሌላ ማጓጓዝ ወይም ማስወገድ በህጉ የተከለከለ ተግባር መሆኑን ነው።