Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ስለ ስርዓተ ቤተክርስቲያን መፅሐፍት.pdf


  • word cloud

ስለ ስርዓተ ቤተክርስቲያን መፅሐፍት.pdf
  • Extraction Summary

ምጮቻ የብሉይ ኪዳን መጻሕፍትንና የሐዲስ ኪዳን የሥርዓት መጻሕፍት በይዘታቸው በትምሀርትና በትንቢት በይበልጥም በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያነ ላይ ያተኩራሉ እነዚህ የሥርት መጻሕፍት በተለያዩ አገሮች በተለያዩ ቋንቋዎች ተጽፈው የሚገኙት በግእዝ ቋንቋ ነው የሚገኙትም በታላላቅ ገዳማትና ጥንታውያን አድባርት ነው በጽሑፉ አንደ ተገለጠው የሁሉም የሥርዓት መጻሕፈት አጠቃላይ ዝርዝር ይይዘታቸው አልተሟላም ይህም የሆነበት ምክንያት መጻሕፈቱ የሚገኙባቸው ቦታዎች ውስንነትና የቦታ ርቀት መኖር ነው።

  • Cosine Similarity

ርንፐር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ሂ ከይ ሮክክልክ ክጀከፀኦ ርህልተከሪ ርከርክርከ ፎከ ልበ ርጋዐርጹ ሚሆ ርኳከ ያደ ሁለቱ ኪዳናት መጽሐፈ ኪዳን ቀዳማዊና ካልፅ ጌታችን ክትንሣኤው በኋላ የተናገራቸው ናቸው መጽሐፈ ቀሌምንጦስ በሮም ኤኢስ ቆጳስነት ተሹሞ የነበረው የቅዱስ ጴጥሮስ ደቀ መዝሙር ቀሌምንጦስ የጻፈው መጽሐፍ ነው ፊልጵ በፍትሐ ነገሥት መጽሐፍ እንደ ተገለጠው የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ቁጥር ሲሆኑ የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት ደግሞ ስምንቱ የትምህርትና የሥርዓት መጻሕፈትን ጨምሮ ናቸው በአጠቃላይ የብሉይ ኪዳንና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት ቁጥር እንደ ሆነ የፍትሐ ነገሥት መተርጐሟንና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሊቃውንት ጉባኤ ያስረዳሉ መጽሐፈ ትእዛዝ ትእዛዝ ማለት በቁሙ ከሥራ አስቀድሞ የሚሰጥ የሚጻፍ የሚነገር ሕግ ሥርዓት ወይም አድርግ አታድርግ የሚል ፈቃድና ደንብ ነው መጽሐፈ ትእዛዝ ከሐዋርያት የሲኖዶስ መጻሕፈት አንዱ ክፍል ሲሆን ምልክቱ ወይም በአኅጽሮተ ቃል ልዩ መጠሪያው «ረስጠብ» በመባል ይታወቃል ትአዛዝ ሲኖዶስ ከ አንቀጾች በላይ ሲዋርት እነዚህም ስለ ሊቃነ ጳጳሳት ሥርዓት ሚመት አተገባበር ስለ መሥዋዕት አቀራረብ ስለ ንዋያተ ቅዱላት ክብር ስለ ሥርዓተ ጥቻቅት ስለ ሥጋ ወደሙ ክብር ወዘተ የሚናገር መጽሐፍ ነው የመጽሐፈ ትእዛዝ አንቀደች ዝርዝር ይዘት ረስጠብ ስስ ሊቃነ ፅጻላት አጠቃላይ ሥርዓት ረስጠብ ስለ መሥዋዕትና የመሥዋዕት አቆራረብ ሥረዓት ረስጠብ ስለ ምሥጢረ ጥምቀትና ሥርዓተ ጥምቀት በተለይም ማንኛውም ተጠማቂ በዛይማኖት ከተለዩ ወይም ከተወዝዙ ስዎች ቢጠመት ክርስቲያን ሊሆን እንደማይችል ረስጠብ ሥርዓተ ፍትሐት እንዲገባ ረስጠብ ስለ ሏሕ ነ ጳጳላት ሥርዓተ ሹመት ረስጠብ ሥልጣነ ከህነትን ስለ መጠበት ረስጠብ ዐ ካህናትን ማታለልና መሳደብ እንደማይዝ ረስጠብ የዲያቆናትና የቁላው ስት የሥልጣነ ክሀነት መቀበያ ጊዜ ረስጠብ ሁለት ያባ ካህን ሆኖ መሻም እንደማይገባው ረስጠብ ጠጉራቸውን ስለሚላጩ ሴቶች የተሰጠ ምክር። ቴቶከክቲክር« የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤት ክርስቲያንፕ ሃይማኖትና ሥርዓት ሂከ ሮርክጫክል ክዜከዐዕሦ ሂጌይጩልከአ ርከክቪርክ ከ ልከ ርንዚበርጩ የየገያሽኛ ፎቪከከ ረስጠብ የካህናትና አርአያነትና አንዱ ካህን ያወገዘውን ሌላው ካህን መፍታት አንደማይችል ረስጠብ ተሹሞ የሚያስተምርና የሚያስተዳድር ካህን ስለሚሰጠው ትምህርት ምክርና ተግሣጽ ረስጠብ የቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪ የተቸገሩትን መርዳት እንደሚገባው ረስጠብ ወላጆች ልጆቻቸውን በዛይማኖት ለማይመስሉሱሉቸው ማጋባት እንደሌለባቸው ረስጠብ በአውሬ የተበላውንና የሞተውን የእንስሳ ሥጋ መብላት እንደማይገባ ረስጠብ ከቀዳም ሥዑር በስተቀር ቅዳሜና እሑድን መጾም እንደማይገባ ሬ ጠሐ መዶ ጴ አመ ሬፎ በቤተ ክርስቲያን የጸሎት ጊዜ የሲቶ ጳጳሱን ስም ኖራች አንዒገባ ረስጠብ ፀ የሲቃነ ጳጳሳት ሥርዓተ ቀብርና አፈጻጸም ረስጠብ ያለ ራሳቸው ፈቃድ ልጆችን ማጋባት እንደማይገባ ረስጠብ ስለ መነኮሳትና ካህናት የአለባበስ ሥርዓት ረስጠብ በዝሙት የወደቀ ካህን መ እንደሚሻር መጽሐፈ ግጽው ከሠሯቸው ስምንት የሥርዓት መጻሕፍት አንዱ ነው ሐዋርያት ለቀሌምንጦስ የሰጡት ሁለተኛ መጽሐፍ ነው የዚህ መጽሐፍ መሪ ምልክት ረስጠጅ» በመባል እንደሚታወቅ ፍትሐ ነገሥት ይናገራል። ትእዛዝ ቀኖና ስለ ካህናትና ምእመናን ኮከብ ቆጠራ መከልከል ቀ ቀኖና ስለቤተ ክርስቲያን አባላት ሥነ ባሕርያት ቀ ቀኖና ስለ ቤተ ክርስቲያን ሪዎች በቤተ ክርስቲያን ዐ ው ስጥ ያን ክብርና የተለየ ቦታ ይናገራል ቱቱ ቆ ቆ ቆዱዱሩ ኪዳን ማለት በቁሙው ስምምነት የፍቅርና የአንድነት መሐላ ሰላማዊ ሕግ ትምህርት ምስጋና ሁለቱን ወገን አግዚአብሔርንና ስውዓ ወይም ስውንና ስውን አንድ የሚያደርግ ነው ለሰው ረብና ጥቅም የሚሆን በተስፋ የቆሙ ቢጠብቁት በረክት የሚያስች ቢያፈርሱት ጉዳትና ክብ የሚያመጣ ብዙ በረከት የሚያሳጣ ነው መጽሐፈ ኪዳን የኢየሱስ ክርስቶስ የሐዋርያት ቃል ከትንሣኤ አስክ ያርገት ያስተማራቸው እየጠየቁት የመለሰላቸው ነው ይህንንም ከዕርገት በኋላ በጥንተ ስብከት ሐዋርያት ጽፈውታል ጌታ በመዋዕለ ሥጋዌ ሳለ ያስተማረው ወንጌል ሲባል ከትንሣኤው እስክ ዕርገቱ ያስተማረው ኪዳን ይባላል ኪዳን የተባለበትም ምክንያት አብርፃምና ጌታሲነጋገሩት የነበሩትን ሲያጸና ዝንቱ ኪዳን ጽኑዕ ከእም ኅበ እግዚአብሔር ይህ ኪዳን በእግዚአብሔር ዘንድ የጸና ነው በተማሪም እመቦ ዘዐቀበ ቃለ ዝንቱ ኪዳን የሐዩከመ መላእክት ይህን የኪዳን ቃል የጠበቀ አንድ መላእክት ይኖራል በማለት በመጽሐፈ ኪዳን የተጠቀሰውን በሥርዓት ቅዳሴው ትርጉም የቅዳሴ እግዚእ መግቢያ ላይ ተጽፎ እናገኘዋለን ከሞተ በኋላ በሥልጣኑ ተነሥቶ ስለ ምን ኪዳንን አስተማረ ቢሉ በመዋዕለ ሥጋዌው በፈቃዱ ለሰው ልጅ ድኅነት ወንጌልን እንዳስተማረ ከሞተም በኋላ ተነስቶ ለሰው ልጅ ሕይወት በፈቃዱ ኪዳንን አስተምሯል በጉባኤ ያስተማረው የትንሣኤ አግብኦተ ግብር የጥብርያዶስ የዕርገት ሲሆን ለአንድም ለሁለትም ሰው እየታየም አስተምሯል መጻሕፍት ኪዳን የተባሉት ሁለት መጻሕፈት ሲሆኑ እነርሱም መጽሐፈ ኪዳን ቀዳማዊና መጽሐፈ ኪዳን ካልዕ ናቸው እነዚህን መጻሕፍት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ከሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት ጋር ቆጥራ የምትቀበላቸው የኪዳን መጻሕፍት ናቸው ኣሉጢህካቶየከ ርፈ የኢትዮኩኡያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤት ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ሂሬ ሮክ ጩልክ ጋክዜርከሀሯ ርሀልከቬዕ ርክርመርክ ዕርከ ልከ ርጋዩዐፎ ሚሆ ከከከከ መጽሐፈ ኪዳን ቀዳማዊ «መጽሐፈ ኪዳን ዝእግዚአእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ጸሐፍወ ለዝ ኪዳን ዩሐንስ ወጴጥሮስ ወማቴዎስ እንዘ ያጽሕፎሙ እግዚእነ ወፈነው በአርዓያዝ ግጽው እም ኢየሩሳሌም ይህን የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የኪዳን መጽሐፍ ዩሐንስ ጴጥሮስና ማቴዎስ ጌታችን አያጻፋቸው ጻፉት በቢህ ዓይነት መግለጫም ወደ ኢየሩሳሌም ላከው እንዲህ ብሎ በመጀመር የሚያትተው ይህ ጌታ ያስተማረው መጽሐፈ ኪዳን ቀዳማዊ ከ መጻሕፍት አንዱ ሲሆን የሚመደበውም ከሐዲስ ኪዳን ስምንት የትምርትና የሥርዓት መጻሕፍት ክፍሎች ነው መጽሐፈ ኪዳን ቀዳማዊ አንቀጾች ያሉት መጽሐፍ ነው ይህም ስለ ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን የዘወትር ኪዳናት ትምህርት ኅቡአት እግዚአብሔር ዘብርፃናት ቅዳሴ እግዚእ በእንተ ቅድሳት ወዘተ የሚናገር መጽሐፍ ነው ይህ መጽሐፍ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከትንሣኤው በኋላ ከእርገቱ በፊት ለ ቅዱሳት ሐዋርያት በገሊላ ለዐ ቀናት እየተገለጠ ያስተማራቸው እየጠየቁት የመለሰላቸው ከሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን መጻሕፍት አንዱ ነው «ኪዳን ዘነገሮሙ እግዚእነ ለዐሠርቱ ወአሐዱ አርዳኢሁ በገሊላ እምድኅረ ተንሥአ እሙታን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን ከተነሣ በኋላ ለዐሥራ አንዱ ሐዋርያት በገሲላፄታችን ያስተማራቸው የነገራቸው የኪዳን መጽሐፍ ይህ ነው እንዲል መጽሐፈ ኪዳን ቀዳማዊ ክፍል ግብረ ሐዋ ን የመጽሐፈ ኪዳን ቀዳማዊ ይዝት ሥርዓተ ጸሎትና ሥርዓተ ቅዳሌ ነው ይህም ጸሎት ኪደን እንዲጸልዩባቸው በተመደቡ ሦስት የኪዳን ጊዜያት ጸሎተ ኪዳን ዘሠለስቱ ጊዜያት ተከፍለው የሚገኙ ዘጠኝ ሥርዓታት ጸሎታትን ዘጠኙ ኪዳናት የሚባሉትን ይዷል እነርሱም ኪዳን ዘመንፈቀ ሌሊት ሀ ሰከ እግዚኦ ለገባሬኩሉ ሊ አምለክ ብርፃን ወላዴ ሕይወት ሐ ሣል ሰከ ክንተ ስብሐት ኪዳን ከነግ ሀ እግዚአብሔር አብወቤ ብርፃን ሊ እግዚኦ ኢየሱስ ክርስቶስ ስምዓነ ቆዱስ ሒ ንልስ ሰከ ቅዱስ ስብሐት ነ ኪዳን ዘሠርክ ሀ ለከ ለአብ ዘኢይማስን መድኃኔ ነፍስነ ለሊ ንዌድስከ እግዚኦ ሒ ሰከ ዘአምልበነ ናቸው የመጽሐፈ ኪዳን ቀዳማዊ አንቀጾች ዝርዝር ይዘት አንቀጽ ስሰ መንፈስ ቅዱስ አንቀጽ ስለ ኋለኛው ዘመን ትምህርት አንቀጽ በሰማያት ስላለው ነገር አንቀጽ ፋ ስለ ተመረጡ ሰዎች አንቀጽ ሀገሮች ላይ ስለ ተነገረ ትንቢት አንቀጽ ስለ ሐሳዊ መሲህ ትምህርት አንቀጽ ኢየሱስ ክርስቶስ ለሐዋርያት ስላስተማራቸው ትምህርት አንቀጽ ኢየሱስ ክርስቶስ ለማርያም ለማርታና ለስሎሜ ስለ መለሰላቸው አንቀጽ በዛሃይማኖትና በምግባር ስለ ጸኑ ሰዎች አንቀጽ ስለ ቤተ ክርስቲያን ቀኖና አንቀጽ ስለ ጳጳሳት ሹመት ኒህህህህያ«ዩዩከፒከር« የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤት ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ሂ። ይህም ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሐዲ ከዳን ቅዱሳት መጻሕፍት ዝርዝር ውስጥ አንዱና ጥንታዊው ነው ዲድስቅልያ ዘቅዱሳን ሐዋርያት ለህዐ ይባሳል መጽሐፉቀደም ሲል ወደ ግአዝ ቋንቋ ተተርጉሞና ተጠብቆ ኖሯል እንዲያውም ከፍተኛ ዋጋው ቀደም ብሎ ስለታወቀ ከእንግሊዝኛ ትርጓሜው ጋር በአውሮፓ ታትሟል ይህ መጽሐፍ የቅዱሳን ሐዋርደት አስተምህሮ የሥርዓት ክፍል ሲሆን አንቀጸችን የያበ መድበ ትምህርት ወተግሣጽ ነው እነዚህም ስለ ሰው ልጅ ሕይወትና ሞት ስለ ፍቅረ ስብእና እግዚአብሔር ስለ ምሥጢረ ጥምቀት ስለ ጾምና ጸሎት ስለ ምሥጢረ ቁርባን ስለ ካህናት አጎልግሎት ስለ ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ስለሚፈጸሙ የተለያዩ ምሥጢራት ይናገራል ሂ ብ መጽሐፈ ዲድስቅልያ ወትና ንዑላን አንቀጾች እ በአገጻዱ ዐቢይ አንቀጽ ብዙ የተለያዩ ንዑሳን ክፍሎች ይገኛሉ የመጽሐፈ ዲድስቅልያ ዐበይት አንቀጾች ዝርዝር አንቀጽ ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ የባሕርይ አምላክነት አንቀጽ ቅዱሳን መጻሕፍትን ማንበብና መረዳት እንዲገባ አንቀጽ የትዳር ጓደኞች መከባበር እንዲገባቸው አንቀጽ የካህናት ክብርና አገልግሎት አንቀጽ ኤሏስ ቆልሷሳት ነገረ ሠሪን መስማት አንደማይገባቸው አንቀጽ ፅ ካህናት በፍቅር በየወፃት ሆነው ከኃጢአት ወደ ጽድቅ የሚመለሱትን ሰዎች ንስሐቸውን መቀበል ንኢሙኢእመሙግባቸው አንቀጽ አንድ ሰው መበደሉን ሳያረጋግጡ መቅጣት እንደማይገባ አንቀጽ ምእመናን ለቤተ ክርስቲያን መብዓ ማቅረብ እንዲገባቸው አንቀጽ ዲያቆናት ለካህናትና ለኤጺስ ቆደሳት መታዘዝ እንዲገባቸው አንቀጽ ዐ ኤሏስ ቆደሳት መንፈሳዊ ዕውቀትና ጥበብ ሊኖራቸው እንዲገባ አንቀጽ ቂም በቀል መያዝ እንደማይገባ አንቀጽ ክርስቲያኖች መዝፈንና ወደ ዘፈን ቦታ መሄድ እንደማይገባቸው አንቀጽ ባል የሌላቸው ባልቴቶች ለቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ማበርከት እንዲገባቸው አንቀጽ ሴቶች ማጥመቅ እንደማይገባቸው ህህህህ«ፍሂቤየከር የኢትዮጵያ ኮርቶዶክስ ተኛሕዶ ቤት ክርስቲያን ሃይማናትና ሥርዓት ሕይ ሂተርልበ ፐኣከዕ ይሌ ቄቨልከዘ ርከርክርክ ርከ ልበ ፐዴፀፎዉ ቪየሚኛሚኛከክ ዐ ዕፎ አንቀጽ ሥልጣነ ክህነት የሴለው የክህነትን ሥራ እንደማይሠራ አንቀጽ ባል ሚስትን ወይም ሚስት ባልን ያለ ምክንያት መፍታት እንደማይገባ አንቀጽ አባትና እናት ስለ ሞቱባቸው ልጆች አንቀጽ ኤኢስ ቆጳሳት አባትና እናት ስለ ሞቱባቸው ልጆች ማዘንና መርዳት እንዲገባቸው አንቀጽ ባል የሞተባት ሴት በሃይማኖትና በትእግሥት መቀበል እንዲገባ አንቀጽ ኤጺስ ቆጳስ መብዓ ከማን መቀበል እንዲገባው ስለ መረዳቱ አንቆጽ ወላጆች ልጆቻቸውን መምከርና መገሠጽ እንዲገባቸው አንቀጽ ስለ ፋሲካ በዓል አከባበርና ስለ ዓበይት በዓላት ክብር እንዲገባ አንቀጽ ለቅዱሳን ሰማዕታት ክብር እንዲገባቸው አንቀጽ ክርስቲያኖች በቤተ ክርስቲያን ዘፈን ሳይሆን መዝሙር ማቅረብ እንዲገባቸው አንቀጽ ክርስቲያኖች በጣዖትና በአጋንንት ስማቸውን ይጠሩና ይምሉ ዘንድ እንዳይገባ አንቀጽ የበዓላትን ቀን በመንፈሳዊ ደስታማክስበርና መጠበቅ እንደሚገባ አንቀጽ ሰሙነ ሕማማትንና የፋሲካ በዓላትን ማዘበር እንደሚገባ አንቀጽ ዐ ወንጀለኞችና መናፍቃን ካልተመለሱ መለየት እንዲገባ አንቀጽ ጥንተ ጠላት ዲያብሎስ በቤተ ክርስቲያን ክርክርንና መለያ የትን እንደሚፈጥር አንቀጽ ሐዋርያት ያስተማሩትን የአንድነት የሦስትነት ትምህርት ይማናት መማር እንዲገባ አንቀጽ ለሞቱ ስዎች መጸለይ አንዳይገባ አንቀጽ የሞትና የሕይወትን ጎዳና መለየት እንዲገባ አንቀጽ ስለ ጫሜሮን አስፈላጊነት አንቀጽ ስለ ቤተ ክርስቲያንና ስለ ሠራዊት መሳእክት አገልግሉት አንቀጽ ስንበትን ሲያከብሩ ዱሳን መጻሕፍትን ማንበብ እንዲገባ አንቀጽ ይጠመጎ ዘንድ ስለሚወዱ ንዑስ ክርስቲያን አንቀጽ በውኃ ላይ ስለሚደገመው ጸሎት አንቀጽ ብ አዲስ አማንያን ሲጠመቁ ጸሎት እንዳገባ አንቀጽ በሐዋርያት ሥልጣን ስለ ተሾሙ አአስ ቁ ጸላት አ መጽሐፈ ቀሌምንጦስ ይህ መጽሐፍ ከቅዱሳት ሐዋርያት ስምንት የሥርዓትና የትምሀርት መጳሕፍት አንዱ ነው መጽሐፉም ሊቀ ሐዋርያት ቅዱስ ጴጥሮስ ስለ ገታችን መድኃኒታችንኢየሱስ ክርስቴስ የተናገረውና ቅዱስ ቀለምንጦስ ከእርሱ አግኝቶ የጻፈው ነው። የቀሌምንጦስ መጽሐፍ በአጽሮተ ቃል ልዩመጠሪያው ጴጥ ሲሆን ትርጉሙም ጴጥሮስ ማለት ነው ይዘቱም ሥርዓተ ቅዳሴያዊ ቅርጽ ያለው ነው ሥርዓት ቅዳስያዊ ቅርጹን አስመልክቶ ስለ ጽላተ ኪዳን ቡራኬ ማለትም በኤጺስ ቆጾስ አዲስ ቤተ መቅደስ የሚባረክበትን ሥርዓት ሥርዓት ጥምቀትንና በእጅ መንሳና መተያያ ጥምቀት እንደማይፈቀድ ስለ ሥርዓተ ቁርባን ወዘተ ይናገራል በቀኖናዊ ክፍሉም ስለ ሰማዕታትና ስለ ክብረ በዓላት ስለ ሰንበተ ክርስቲያን የዕረፍት ቀን መሆን በሰሙነ ሕማማት የምእመናን ከተግባረ ሥጋ ማረፍ ግዴታ ስሰ መሆኑ ያትታል ቀና ቅዱስ ጳውሎስ ቀሌምንጦስ በፊልጵስዩስ ይኖር እንደ ነበርና «አንተም ደግሞ በሥራዬ አብረህ የተጠመድህ እውነተኛ ሆይ ፊልጵ በማለት ቀሌምንጦስ በሕይወት መጽሐፍ የተጻፈ እውነተኛ የቅዱስ ጴጥሮስ ረድእና ደቀ መዝሙር እንደ ሆነ ገልዷል በዚህ መጽሐፍ የአበው ሐዋርያት ትምህርቶች ከሆኑት ሁለት ጽሑፎት መልእክትና ድርሳን በ« ተጠቅስዋል በትውፊትም ይህ መጽሐፍ ቅዱስ ቀሌምንጦስ የሮማ ኛ ጳጳስ እንደነበረ ይናገራል ድኅረ ልደት ክርስቶስ የተጻፈው ቀዳማዊ ቀሴምንጦስ የቤተ ክርስቲያን አበው መምህራን በመገደላቸው ምክንያት አለመግባባት ወደ ተፈጠረባት የቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያን በሮማው ጳጳስ የተላከ መልእክት ነው መልእክት ከሰባው ኣሎዝህህያ ዩዩከክርሰፒከ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤት ክርስቲያንገ ሃይማኖትና ሥርዓት ሂሕይ ሮከዌልበ ጋዜርከዕዕ ርር«ህልከ ርጋክርመርክ ዝከ ልከ ርንክፎሙ ሚዥኛ ከክከ ሊቃናት የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከተናገራቸውና አንዲሁም ከቅዱስ ጳውሎስ መልእክታት በተለይ ከእብራውያን መልእክት የተወሰደ መሆኑ ተገልዷል ታሪክም «ሐዋርያው» ማትዮስ ለ ቀናት በእስር ቤት ተቀምጦ እግዚአብሔር ጽናቱን ስለ ስጠው ያቀረቡለትን ሣር ሳይበላ በጾም አሳለፈው በዐኛው ቀን ማትያስ ሣሩን ከፊቱ ከምሮ ሲዘምር እንድርያስ ከእግዚአብሔር ተልኮ በተዘጋው በር ገባ በደስታና በናፍቆት ሰላምታ ከተሰጣጡ በኋላ «እንደ በጎች በተኩላዎች መካከል አልካችኋለሁ የሚሰው ቃል ዛሬ በአንተ ተፈጸመ» ሷል የእግዚአብሔርን ቃል አስታወሰለው ከእስር ቤትም ይዞት ወጣ አብረውት በዚያው ታስረው የነበሩ ሰዎችም ወጡ ይህንን ተአምር ያዩት የአገሪቱ ሰዎች በትምህርቱ አምነው ተጠመቁ» በማለት ያስረዳል ለእነቪህ ሰዎች መጽሐፍ ጽፎ እንደሰጣቸው ቀሌምንጦስ በመጽሐፉ መስክሯል የመጽሐፈ ቀሌምንጦስ ክፍሎች መጽሐፈ ቀሌምንጦስ በስምንት ዓበይት ክፍሎች የሚከፈል ሲሆን የእያንዳንዱን ክፍል ሙሉ አሳብ ማቅረብ ባይቻልም በከፊል እንደሚከተለው ነው ክፍል ቀ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶ ስ ከዐረገ በኋላ ሐዋርያትን በሁሉም አቅጣጫ እስከ ዓለም ዳርቻ ድረስ እንዲያስተምሩ እንደላካቸው ቤተ ክርስቲያን በሐዋርያት ትምህርት ላይ እንደ ተመሠረተች ከአዳም ጆምሮ ስሳለው አጠቃላይ የዘር ሐረግ ስለ ዝቅና ስለ ታላላቅ አባቶች የቀረበ ሰላምታ ጅስጋፃ ከገነት ወዋተው ወደ ጾብረ ቅዱስ ስለ ገቡ ሰዎች ኙ ሁነታ ቆ ቀቱ ክፍል ቀሌምንጦስ የቅዱስ ጴጥሮስ ደቀ መዘመር ሆኖ ስለ መምረጡ ስለ ቀሌምንጦስ ሕይወትና አጠቃላይ ኑሮው የቀሌምንጦስ መንፈሳዊ አልግሉት ቆቱ ክፍል ቀ ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ የኢየሱስ ክርስቶስን ማንነትና ለቅዱሳን ሐዋርያት የደረገውንና ያስተማረውን ሁሱ ለቀሌምንጦስ እንደ ነገረው ቀ በአገልግሎቱ እንዲጸና እንደ መከረው ይናገራል ክፍል እግዚአብሔር ለቅዱስ ጴጥሮስ ስላየው ራእይና ተአምራት ስለ ሥልጣነ ክህነት ከጳጳሳት እስከ ዲያቆና ት አጀማመርና አሰጣጥ ስለ ዓለም አፈጣጠርና ሁኔታ ስለ ዳግም ምጽአት እንዲሁም ስለ ጻድቃንና ኃጥአን ሁኔታ ቴዱቴቆቱ ስለ መንፈስ ቅዱስ መውረድና ሁሉን እንደሚገልጥላቸው ይናፃራል ህሆኒህህሆፍፎከክርቲከክ« የኢትዮጵያ ኮርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሃይማኖትና ሥርዓት ሂ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact