Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ስኳዶች - መስፍን በቀለ @pdfbookscloud.pdf


  • word cloud

ስኳዶች - መስፍን በቀለ @pdfbookscloud.pdf
  • Extraction Summary

ከዕለት ወደ ዕለት የፀሀፊው ህመም አገረሸ ለከፋ ስቃይም ዳረጉት የማረሚያ ቤቱ ሀኪም የነበረው ዶክተር ገብረእግዚአብሔር በጥይት የተመታህ ጊዜ የመጨረሻዎቹን የቀዶ ጥገና ህክምና አደረጉለትነ ጠዋት ቀን ማታ ለሊት ሲቀመጥም ሲቆምም ሲፄድም ሲተኛም በመፀዳጃ ላስቲኩ ፈሳሹን ለመቀበልና ለመፀዳዳት ተገደደ ወደ ቤተሰብ ጥየቃ ሲሄፄድ ወደ ፍርድ ስኳዶቹ ቤተ የሚመጡ ሰዎች ሳይቀሩ በፀሀፊው ሁኔታ ይፈተኑ ጀመር ፀሀፊው በከፍተኛ ስቃይ ለመኖር በመገደዱ ሞቱን ይናፍቅ ነበር በወገኖች ላይ አይዘምቱም። ዐ ነርፍፀሃ መመፇዳዎቻ « ዐ ይ ያከትምለች ነበ አደደ ኃወ ይኃዕ አሁን ባለንበት ወቅት ደበላን የመንግሥት ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳገት አድርጎ ሙጾም ሚስጢራችንገ ለኦነግ እና ለወያኔ ይድረሳችው እገደማለት ነ ጓድ ደበላ ስራው በሙሉ እገኀደ መጋዝ ነው።

  • Cosine Similarity

ም ቀጅ ታይቶባቸው እንደነበረ አይዘነጋም የአስተዳዳሪዎቹ ብቃት ማጣት ወይም ማነስ የጎዳው የወረዳውንና የአውራጃውን ሕዝብ እንደነበረ የሚያከራክር አይደለም በህዝቡ ላይ ያስተዳደር በደል የተፈጸመበት ወይም ጉዳት የደረሰበት ምክንያት የደርግ መንግስት ተሹዋሚዎቹን ሳያጠና ሹመት መስጠቱ ነበር የንዑስ ደርግ አባሎችን በስቪል አስተዳደር ስራ ላይ በሹመት ከመመደብ ይልቅ በሰለጠኑበትና በተማሩት ሙያ በተለያዩ የወታደራዊ ተቋም ውስጥ ለስራው የነበራቸውን ቀረቤታ ታይቶ ቢመደቡ ወይም ተዛውረው ቢሰሩ ኖሮ ውጤታማ ሊሆኑ እንደሚችሉ በሙያው ዘርፍ የነበሩ ምሁራን በወቅቱም ገልጸው ነበር ሠሚ ባያገኙም የጊወአስ መንግስት ደርግ ከሚተችበት አንዱ የአውራጃ እና የወረዳ አስተዳዳሪ ሹመት እንደነበረ አይዘነጋም በወቅቱ ደርግ እንደ መንግስት የንዑስ ደርጐችን ከአመፃቸው ለማላቀቅ ሲባል ብቻ በሹመት ማንሳትና እንዳይገናኙ ማድረግ ታሳቢ ተደርጎ የተወሰደ እርምጃ እንደነበረ በወቅቱ በድልድሉ ላይ የነበሩ ኃላፊዎች ይህንን እውነታ ዛሬም ቢሆን ያረጋግጣሉ ደርግ እንደ መንግስት በወቅቱ የወሰዳቸው አርምጃዎች ትክክል እንዳልነበረ ሲተችበት ነበር ህዝቡን በጥራትና በብቃት ያስተዳድራሉ ወይስ አያስተዳድሩም የሚለው ግንዛቤ ሳይወሰድ በግብታዊነት የተወሰደ እርምጃ ይመስላል የሚል ግምት ወይም መደምደሚ ላይ የደረሱ ምሁራን ቁጥር ቀላል አልነበረም ከሰባቱ ንዑስ ደርግ አባላት ውስጥ በባህሪያቸው ፈጣን ችኩል ደፋር የእኔ ውሳኔ ብቻ ትክክል ነው ብለው በድርቅናቸው ከሚታወቁት ውስጥ ሻምበል ደምሴ ሽፈራው እንደነበሩ ይወሳል እህ መኩንን ከክብር ዘበኛ በሠራዊቱ በምክትል ሊቀመንበርነት ተመርጠው ውለው ሳያድሩ ሊቀመንበሩን በመግፋት ወደ ሊቀመንበርነት መምጣታቸው የተረጋገጠ ሲሆን ሠራዊቱን ሆድና ጀርባ አድርገው የከፋፈሉና የነፍስ ወከፍ የጦር መሳሪያ ለጦሩ ያስታጠቁ ከመሆናቸው በተጨማሪ የጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ አመራርን ሠራዊቱ እንዳይቀበሉም ቀስቅሰዋል በንኡስ ደርግ አባልነታቸውም አመራርም ሰጥተዋል ተቀባይነት ባያገኙም ሻምበል ደምሴ ሽፈራው የጀመሩት የአመጽ እንቅስቃሴ ደም የሚያፋስስ እልቂት የሚጠራ ስለሆነ ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ በቅድሚያ ማስጠንቀቂያ እንዲደርሳቸው የጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ መደምደሚያ ላይ ደረሰ ከክቡር ዘበኛ በሰራዊቱ ተመርጠው ለደርግ አባልነት ከተላኩት ውስጥ የመቶ አለቃ መላኩ ተፈራ ምመቶ አለቃ ተሰማ በላይና አስር አለቃ ስለሺ መንገሻ በስፍራው ተገኝተው የንኡስ ደርጉን እንዲያስጠነቅቁ ወደ ጦር ክፍላቸው ተላኩ ስኳዶቹ ሶስቱም የደርግ አባላት በቦታው ተገኙ ይሁን እንጂ ተልእኮአቸውን ገልጸው ከማስረዳታቸው በፊት ከሰራዊቱ መሣል በተነሳ ጥያቄ ምክትል የመቶ አለቃ ተሰማ በላይ ምላሽ እንደሰጡ ነበር የሻምበል ደምሴ ደጋፊዎች በመልሱ ስላልረኩ ጓድ ተሰማን በቁጥጥር ስር አዋሉዋቸው ምመአለቃ ተሰማ በላይ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ያስቆጣቸው የደርግ አባለ ደግሞ የመቶ አለቃ መላኩ ተፈራ ስልታዊ ማፈግፈግ ካደረጉ በኋላ ሠራዊቱን በቅርብ ርቀት ሆነው የሻምበል ደምሴ ው መይት ድርጊት አፍራሽ ተልእኮ አለው በአፍራሽ ተልእኩ ውስጥ ባለማ የገባችሁ ካላችሁም አቋማችሁን አሁኑኑ አስተካክሉ የእዝ ጠገን ሳትከተሉ ወደ ማንም ሰው ወደ መጡበት ኛ ክፍለ ጦር በመመሰሰሶ ለደርግ አባላቱ በዝርዝር አስረዱ በአሁን ወቅት የመንግስት ግልበጣ ጡዴታ ለማድረግ በህቡዕ የሚንቀሳቀሱ እንዳሉና እነርሱም ሻምበል በላይ ፀጋዬ ጅኤክማን ዮሀንስ ፍትዊ ሻምበል ወልደዩሀንስ ዘርጋው ወታደር በቀለ ወልድ ጊዮርጊስ ምአስር አለቃ ተክሌ ኃይሌ ሻምበል ደምሴ ሽፈራው ስለመሆናቸው በዝርዝር የደረሱበትን መረጃ አቀረቡ የመቶ አለቃ መላኩ ተፈራ ለደርግ ጉባኤ ሪፖርታቸውን እንዳቀረቡ ነበር የደርጉ ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር የነበሩት ሻለቃ መንግስቱ ኃይለማርያም በእልህ እና በቁጭት እንዲህ በማለት ንግግራቸውን ጀመሩ የክብር ዘበኛ ጦር አፍራሽ ተልፅኩውን ፈጥኖ ካላቆመ የአንበሳው ኛ ክፍለ ጦር ሠራዊት እንደሚዘምትባቸውና ድባቅ እንደሚመታቸው ለምን አልነገራችቷቸውም። ምክንያቱም ብዛት ያለው ዘመናዊ የጦር መሣሪያ እንዲሁም ብዛት ያለው የጦር ሠራዊት ለማቋቋም ወቅቱ ፈታኝ ስለነበረ ጭምር ነው ቀደም ሲል አፄ ኃይለሥላሴ ዘመናዊ የጦር መሣሪያ ግዥ ለመፈፀም ከአሜሪካ መንግሥት ጋር ተዋውለውና ቅድመ ክፍያ ከፍለው እንደነበረ ደርግ መረጃው ነበረው አሜሪካ የአፄ ኃይለሥላሴ ወዳጅ ሀገር እንደ መሆኗ መጠን አሜሪካ የጦር መሣሪያ በግዥና በስጦታ አትነፍገንም የሚል በደርግ አባላቱ ውስጥ ተስፋ አጭሮ ነበር በመሆኑም አፄዔ ኃይለሥላሴ ዘመናዊ የጦር መሣሪያ ግዥ ለመፈፀም ያደረጉት ውል አንዲሁም የከፈሉት ቅድመ ክፍያ ላይ ተጨምሮ ለመግዛትና በስጦታ ለማግኘት የደርግ መንግስት የአሜሪካ መንግስትን ጠይቆ ነበር የአሜሪካ መንግስት ግን ለደርግ መንግስት የጦር መሣሪያ በስጦታ መስጠት ይቅርና አፄ ኃይለሥላሴ ለጦር መሣሪያ ግዥ በከፈሉት ቅድመ ክፍያ ገንዘብ ልክ እንኳን ሊሸጥ ፈቃደኛ አልሆነም የአሜሪካ መንግሥት ለደርግ መንግሥት ጥያቂ ይሁንታ ያልስጠባቸው አብይት ምክንያቶች ደርግ ወደ ሥልጣን በመጣ ማግስት የምክተለው ርዕዮተዓለም ሶሻሊዝም ነው ብሎ ይፋዊ የሆነ መግለጫ በአዋጅ መስጠቱና የምዕራባውያን ሥርዓት ኢምፔሪያሊዝም ይውደም በማለት ያወግዝ ስለነበር ነው የጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ ሥልጣን በያዘ አራት ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የአዔ ኃይለሥላሴን ባለሥልጣናት ያለፍርድ መግደሉ የአሜሪካ ዜጎች ከቃኘው ስቴሽን በ ሰዓት ውስጥ እንዲወጡ መደረጉ በዚህም ጤናማ የነበረውን ግንኙነት በመሻከሩ ነው ተብሎአል የጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ በሚወስዳው ፖሰቲካዊ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች የአሜሪካ መንግሥት ሲያጣጥል ቆይቷል የደርግ መንግሥት ወደ ስልጣን ከወጣበት እለት አንስቶ ፍትህን አላሰፈነም ዲሞክራሲን አላመጣምወዘተ የሚሉ ምክንያቶች አሜሪካ ሲያስተጋባ ቆይቷል ኢህአዴግ ጫካ በነበረበት ወቅት ሲረዳ እንደነበረ ታውቋል የጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ መንግስት በወቅቱ ዘመናዊ የጦር መሣሪያ በግዥም ሆነ በስጦታ ማግኘትና የሶማሌ ጦርን ከድንበራችን ለማስወጣት ያልፈነቀለው ድንጋይ አልነበረም የደርግ መንግሥት ዘመናዊ የጦር መሣሪያ በግዥም ሆነ በስጦታ ለማግኘት ሲል በጊዜው የሶሻሊዝምን ሰርዓት የሚከተሉትን ሶቭየት ህብረት ኪዩባ አንዲሁም የደቡብ የመንን መንግስት ሊጠይቅ ተገጻል መንግስታቱም ከዘመናዊ የጦር መሣሪያ ግዥና ስጦታ በተጨማሪ የጦር መሣሪያ አሰልጣኞችንና የውጊያ ኤክስፐርቶችን በፈጣን ሁኔታ እስከመሳክ ደርሰዋል በጦርነትም ተካፍለዋል የደርግ መንግሥት ከዘመናዊ የጦር መሣሪያ ማግኘት በተጓዳኝ ብዛት ያለው ሰራዊት ከመፈለጉ አኳያ ቀደም ሲል በጤንነታቸውና በእድሜያ ቸው ምክንያት በጡረታ የተገለሉ የጦር ሠራዊት ጥሪ የተደረገላቸው ሲሆን የጦር ሠራዊት ጡረተኞችም ለጥሪው ፈጣን ምላሽ እንደሰጡ አይዘነጋም የደርግ መንግስት ፈጣን ምላሽ ከሰጡ ወታደራዊ ጡረተኞች ውስጥ ወታደራዊ ብቃት አላቸው የተባሉትን የጤና ምርመራ እንዲያደርጉና የህክምና ባለሙያዎችን ሙያዊ ምስክርነት እንዲሰጡ መደበ የህክምና ሙያተኞችም ወታደራዊ ብቃት አላቸው ያሏቸውን ጡረተኞች በመለየት አሳውቀዋል ለወታደራዊ ግዳጅ ብቃት አላቸው የተባሉ ጡረተኞች ቀደም ሲል በነበራቸው ሙያ ለአጭር ጊዜ ስልጠና በመውሰድ ከጦር መሣሪያዎች ጋር በይበልጥ ተዋወቱ በአባት ጦረኝነት ወደ ምሥራቅና ሰሜን ጦር ግንባርም ከመቱ የፀሐፊው ወላጅ አባት አሥር አለቃ በቀለ ሆራም ወደ ምሥራቅ ጦር ግንባር ከዘመቱት አባት ጦሮች መካከል አንዱ ነበሩ የቬያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ እድሜያቸው ከ ዓመት በላይ የሆኑ ገበሬዎች ከአገሩ ነባራዊ ሁኒታ ጋር በማገናዘብ የአሥራ አራቱ ክፍላተ ህገራት አውራጃ እና ወረዳ ዋና አስተዳዳሪዎች እንዲሁም ጉዳዩ የሚመለከታቸው ኃላፊዎች ሚሊሺያ መልምለው እንዲልኩ መመሪያ አውጥቶ ነበር ከላይ ከፍ ብሎ የተገለፁት ኃላፊዎች በመመሪያው መሠረት ካለው ተጨባጭ ሁኒታ ጋር በማመሳከር የተመለመሉ ገበሬዎች ወደ ታጠቅ ጦር ሠፈር ሥጋ ሜኝ ላክ ወቅቱ መጋቢት ወር ዓም ነበር ተመልምለው የተላኩት ገበሬዎች በወታደርነት ሙያ እንዲሰለጥኑ የጦር መሣሪያ አጠቃቀምና አተኳኮስ እንዲማሩ ከተለያዩ የጦር ክፍሎች የተወጣጡ ባለ ሌሳ ማዕረጎች ከፍተኛ መኮንኖች ዝግጅታቸውን አጠናቅረው ታጠቅ ጦር ሰፈር ውስጥ ሆነው ይጠብቁ ጀመር ከወታደራዊ ፖለቲካ መምሪያና ከህዝብ ድርጅት ጉዳይ ጽህፈት ቤት የተላኩ ካድሬዎች ፖታአነኀ ታወቅ መታ በሚል መፈክር ስር ሚሊሺያዎች መሰባሰባቸውን ጦርነቱ እስከ ህይወት መስዋዕትነት የሚያስከፍል ተጋድሎ ከፊታቸው እንደሚጠብቃቸው ለመቀስቀስ ጦር ሰፈሩ ውስጥ በተጠንቀቅ ሆነው መጠበቅ ከጀመሩ ሰነባብተዋል ለማስተማር የተመደቡት ባለሌላ ማዕረጎች መስመራዊና ከፍተኛ መኮንኖች ከየክፍላተ ሀገራቱ የተላኩት ገበሬዎች በተያዘሳቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት በታጠቅ ጦር ሰፈር ውስጥ ወታደራዊ ሙያ የጦር መሣሪያ አጠቃቀምና አተኳኮስ በጥሩ ሁኔታ አስተማሩዋቸው አስለጠኗቸው በተጓዳኝ በሥፍራው የነበሩ ካድሬዎች አገራችን ኢትዮጵያ ለዘመናት ተፈርታና ተከብራ የኖረች ለቅኝ ገዥዎች ያልተንበረከከች። በዱር በገደሉ የሚኖሩትን በየጠቅላይ ግዛት በግዞት የሚገኙትን ወህኒቤት የተወረወ ሩትን ወዘተ ሳይቀር ወደ ሀገራቸው ገብተው የሰላም አየር እየተነፈሱ እንዲኖሩ በማለት በነሀሴ ወር ዓም የጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር መንግሥት ለዜጎች በሙሉ የምህረት ጥሪ አወጀ መኮንንም የምህረት አዋጁን እንደ መልካም አጋጣሚ በመቁጠር ካርቱም ውስጥ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በመፄድ ወደ እናት ሀገሩ ለመመለስ እንደሚፈልግ ጥያቄውን አቀረበ ካርቱም የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲም የመኮንን ባይሳን ወደ ሀገሬ ልመለስ ጥያቄን በመቀበል ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለስ ከትራንስፖርት ጀምሮ ሁኔታዎችን አመቻቸለት መኮንንም ወደ ኢትዮጵያ ተመለሰ መኮንን ወደ ኢትዮጵያ በተመለሰበት ወቅት ዶክተር ተስፋዬ ደባሳይን በህቡዕ እንዲገናኘው ፍቅረሥላሴ ሙሉጌታ ለመኮንን ከዶክተር ተስፋዬ ጋር የሚያገናኘውን ኮድ ሰጥቶት ነበር መኮንንም አዲስ አበባ እንደገባ ፍቅረሥላሴ በሰጠው ኮድ መሰረት ዶክተር ተስፋዬ ደባሳይን ለማግኘት ጊዜ አልፈጀበትም ነበር ዶክተር ተስፋዬ እና መኮንን በአሳቻ ሰዓት እየተገናኙ መወያየት ጀመሩ ዶክተር ተስፋዬ የኢትዮጵያን ተጨባጭ ሁኔታን እና በአዲስ አበባ ውስጥ ያለውን ሁኔታ እንዲሁም ስለኢሕአፓ ዓላማና ግብ ለመኮንን ነገረው መኮንንም በተራው ካርቱም በነበረበት ወቅት የዴሞክራሲ ግንባርን እድገት የረጅምና የአጭር ጊዜ የትግል እቅድ የደረሱበትን ደረጃ በዝርዝር ገለጸለት በዴሞክራሲ ግንባር ሥር የወጣቱ ሚናን ለማሳደግ ይመክሩ ጀመር በዴሞክራሲ ግንባር ስር የወጣት ድርጅቶች በማስፈለጉ በቅድሚያ ኮሚቴ መዋቀር እንዳለበት በማመን የጋራ እቅድ አወጡ መስራች ኮሚቴንም አቋቋሙ መኮንን ባይሳ ከአክሊሉ ህሩይና ከይስሃቅ ተሾመ ጋር በህቡዕ እየተገናኙ መስራች ኮሚቴውን እንዲያዋቅሩ ዶክተር ተስፋዬ ደባሳይ ሶስቱን ወጣቶች በኮድ አገናኛቸው አክሊሉ ህሩይ እና መኮንን ባይሳ የዴሞክራሲ ግንባር አባል ሲሆኑ ይስሃቅ ተሾመ ደግሞ የአዲስ አበባ ተማሪዎች አስተባባሪ ኮሚቴ አባል ነበር የዴሞክራሲ ድርጅት አባሎችና የአዲስ አበባ ተማሪዎች አስተባባሪ ኮሚቴ አባሎች ተጨማሪ አባላት ይዘው ለመገናኘት የጋራ ውሳኔ አሳለፉ በወሰኑት መሰረት የተገናኙ ሲሆን የዴሞክራሲ ድርጅት እና አስተባባሪ ኮሚቴው አንድ ሆነው ባ አመራሮች መርጠው በአንድነት ለመታገል መግባባት ላይ ደረሱ በተግባቡት መሰረት አመራር የሚሆኗቸውን የመረጡ ሲሆን የትግል እቅዳቸውን በማውጣት የእለት አጀንዳ አጠናቀቁ መኮንን ባይሳ የኢወአማ የአመራር አባል ሆኖ ሲሰራ የቆየ ቢሆንም ከመስከረም ወር ዓም ጀምሮ ግን ወደ ኢሕአፓ ተዛውሮ በሰብክሪቴሪያት ኮሚቴ ውስጥ እንዲሰራ ተደረገ የሰብክሪቴሪያት ኮሚቴ አባላት የነበሩት የኮድ ስሙ አበበ የሚባል አሲምባ የሄፄደ የኮድ ስሙ ሰይፈ የሚባል በወቅቱ በህግ ጥላ ስር የነበረ ሲሆኑ እነዚህን የኮሚቴ አባሎች ከበላይ አካል ማለትም ከፓርቲው ሴክሬቴሪያት ኮሚቴ ጋር ያገናኛቸው የነበረው የፓርቲው የፖሊት ቢሮ አባል የሆነው ዶክተር ተስፋዬ ደባሳይ ነበር የኮሚቴያቸው ዋና ተግባር ከፓርቲው ፖሊት ቢሮ የሚወጡትን መመሪያዎች በመቀበል ለበታች አካላት ለአይዚዎች መመሪያውን ማስተላለፍ ነበር ከአይዚዎች የሚቀርቡትን ጥያቄዎች ደግሞ ለፓርቲው ፖሊት ቢሮ ይልኩ ነበር የእነ መኮንን ባይሳ ኮሚቴ ዘርፈ ብዙ ሥራ የሚሰራ ሲሆን ከሚሰራቸው ስራዎች መካከል ውጪ ሀገር ለሚኖሩ የፓርቲ አባሎች ከፖሊት ቢሮ የሚወጡትን መመሪያዎች እየተቀበለ በመመስጠር ወይም በኮድ በመለወጥ ያስተላልፍ ነበር ውጪ ሀገር የነበሩ የፓርቲ አባሎች በፖስታ ቤት በኩል በኮድ የላኩትን መልዕክቶች ኮዱን እየፈቱ በዶክተር ተስፋዬ ደባሳይ አማካይነት ለፓርቲው ፖሊት ቢሮ አባል ይልኩም ነበር ፓርቲያቸው በጊዜው ተራማጅ ከሜሏቸው ሀገሮች ማለትም ዴሞክራቲክ የመን ቬትናም ሶቪየት ዩኒየን ጋር ግንኙነት እንዲያደርግ ውጪ ሀገር ለሚኖሩ የድርጅቱ አባሎች መልእክት አስተላልፈው የነበረ ሲሆን ውጪ ሀገር የሚኖሩ የድርጅቱ አባሎች ግን ተራማጅ ካሏቸው ሀገሮች ጋር ለመገናኘት ሙከራ ቢያደርጉም ሙከራቸው ሳይሳካላቸው ቀርቷል ይሁን እንጂ ከቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ ጋር በፔኪንግ ከተማ ስኳዶቹ ከኮሚኒስት ፓርቲው ተወካይ ጋር መገናኝት ችለዋል የኮሚነስት ፓርቲው ተጠካይ ድርጅታቸውን እንደገመገመው ኛ በቻይና የትጥቅ ትግል የተጀመረው ከገጠር ወደ ከተማ ነው የእናንተ ግን የትጥቅ ትግሉ ከከተማ ወደ ገጠር ነው በእናንተ የፖለቲካ ድርጅትና በእኛ ፓርቲ መካክል ከፍተኛ ልዩነት አለ ኛ ድርጅታችሁ ኢሕአፓ በሩሲያ ላይ አቋም አልወሰደም ነገር ግን የቻይና አቋም የምትከተሉ ክሆነ ድርጅታችሁን በምትፈልጉት ነገር በሙሉ ለመደገፍ ዝግጁ ነን በመጀመሪያ ደረጃ ግን በሩሲያ ላይ አቋም ልትወስዱ ይገካል ኛ በአሁን ወቅት የጠየቃችሁትን ጥያቄዎች የማናሟላ ቢሆንም ጠይቃችሁን ባዶ እጃችሁን እንዳትሄዱ በማሰብ ብር የአሜሪካ ዶላር በቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ ስም የፓርቲው ተወካይ ከላይ የተጠቀሰውን ገንዘብ ሰጥቷቸዋል የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ ተወካይ ለኢሕአፓ አመራሮች በገለፀላቸው መሰረት በሩሲያ ላይ አቋም መውሰድ ባለመቻላቸው ሌላ እርዳታ ሳያደርግላቸው ቀርቷል የጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር መንግሥት ደርግ በመጋቢት ወር ዓም አዲስ አበባ ከተማንና አካባቢዋ የሚገኙ የገጠር ከተሞች ላይቀሩ አሰሳ አድርጎ ነበር በአሰሳው ሳቢያ በጣም ብዙ የሆኑ የተለያዩ የጦር መሳሪያዎች እንዲሁም ከ ሰው የማያንስ የኢሕአፓን አመራሮች እስኳዶች ወዘተ ተይዘው ነበር በዚሁ የአሰሳ አለት ዶክተር ተስፋዬ ደባሳይ እጄን ከምሰጥ ብሎ ከፎት ላይ ወደ ምድር ተወርውሮ ህይወቱ ከመቅጽበት አልፎአል የዶክተር ተስፋዬ ከዚህ ዓለም በሞት መለየት ሳቢያ በተወሰነ ደረጃ ድርጅቱንም ገድሏል የሚሉ የድርጅቱ አባሎች አልጠፉም ምክንያቱም ከፖሊት ቢሮ የሚወጡትን መመሪያዎች በሙሉ እየተቀበለ ለሴክሬተሪያት ኮሚቴ የሚያስተላልፈው ዶክተር ተስፋዬ ስለነበረ ነው። የመጀመሪያው ስምምነት ሥርዓቱንና አመራሮችን ማስወገድ ሲሆን ሥርዓቱና አመራሩ ከተወገዱ በኋላ ሕዝባዊ መንግሥት በአስቸኳይ እንዲቋቋም አቋም ወስደውም ነበር ስምምነቱና አቋሙ ውሉ ላያድር ነበር የፈረሰው የተወሰደውን አቋም ወደ ጎን በመተው ስምምነቱን በማፍረስ የበኩሉን እንቅስቃሴ ሲያደርግ የነበረው የመኢሶን አመራሮች ናቸው በማለት የኢሕአፓ አመራሮች እየኮነኑ ይገኛሉ ለስምምነታቸው መፍረስ ጉልህ ድርሻ ነበረው የሚባለው ደግሞ የከፍተኛ ቀበሌ ሊቀመንበርና የመኢሶን የአመራር አባል የሆነው ጓድ ጌታቸው ታችበሌ እንደሆነ ሲከሱት ቆይተዋልፅ ጓድ ጌታቸው ባስቸኳይ እንዲገደል የፀጥታ ኮሚቴ አመራሮች ውሳኔ አሳልፈው ነበር ግድያውን እንዲያስተባብር ኃላፊነት የተሰጠው ለሀብታሙ ጸጋዬ ሲሆን እንዲገድል የታዘዘው ደግሞ ሴይተ ነቅአጥበብ ነበር በሽፋን ሰጪነት የተደለደሉት ደግሞ ሲሳይ ገብረማርያም ገብረንጉሥ አስፋው መሃመድ ኑር ነበሩ ለግድያው የተጠቀሙበት የጦር መሳሪያዎች አንድ ኮልት ሽጉጥ ሁለት ፎርቲ ፋይቭ ሽጉጥ እንዲሁም አንድ ፍሎቬር ሽጉጥ ነበር የጓድ ጌታቸው ታችበሌን ግድያ በስኬት ለማጠናቀቅ የጓዱን መግቢያ እና መውጪያ ሰዓት ማጥናት ጀመሩ የቀበሌ ሊቀመንበር እንደመሆኑ መጠን ከቀበሌ ጽህፈት ቤት ወጥቶ ወደ መኖሪያ ቤቱ የሚፄደው ከምሽቱ ሰዓት በኋላ መሆኑን አረጋገጡ ስለሆነም ጓድ ጌታቸውን በማታው ክፍለ ጊዜ ከቀበሌው ጽህፈት ቤት ወጥቶ ወደ መኖሪያው ቤቱ ሲሄድ ለግድያ ምቹ ሰዓት ነው ብለው ደመደሙ ስኳዶቹ በደመደሙት መሰረት ጓድ ጌታቸው ከእለታት ባንዱ ቀን በተስማሙበት ሰዓትና ቦታ ላይ ተገኘላቸው ስኳድ ኮማንደር ሴይተ ነቅአጥበብም ወደ ጓድ ጌታቸው ተጠጋ ሽፋን ሰጪዎችም ሶስቱን አውራ መንገድ ይዘው ሴይተን ተጠግተው በተጠንቀቅ ቆሙ ሴይተም በጓድ ጌታቸው ላይ አራት ጥይት በተከታታይ ተኮሰ የተኮሰባቸው ጥይቶች ግን ጓድ ጌታቸውን ሳይመቱት ቀሩ ከመቅጽበት ከስፍራው ተሰወሩ ግድያው ስላልተሳካላቸው በእጅጉ ተበሳጨ በንዴት ላይ እንዳሉ በቀበሌ ክልል በሚገኝ ፋርማሲ ውስጥ ይሰራ የነበረ ፋርማሲስት ስኳዶቹ የደርግ መንግሥትን ይደግፋል ተብሎ እንዲገደል የተወሰነበትን ጓድ በማግስቱ ከመድሀኒት መደብር ሲወጣ አገኙት ወደሚሄድበት ስፍራ ተክተሉት ሀብታሙ ፋርማሲስቱን ተጠግቶ እንደሚተዋወቅ ሰው አንዴት አመሸህ አለው ፋርማሲስቱም የእግዚአብሔር ሰላምታውን ተቀና ብሎ ሲመልስ ነበር በያዘው ኮልት ሽጉጥ ጭንቅላቱና ደረቱ ላይ ሦስት ጥይት አሳረፈበት ጥይቱ ያረፈበት የሰውነት ክፍሎች ከፍተኛ ጉዳት ስለደረሰባቸው ሆስፒታል እንደደረሰ ለህክምና ሳይበቃ ህይወቱ አለፉች ስኳዶቹም ግድያቸውን አሳክተው ከስፍራው ተሰወሩ ከፋርማሲስቱ ግድያ ማግስት ነው መሀሪ ዮሐንስ ገብበረንጉሥ አስፋው ሴይተ ነቅአጥበብ ሲሳይ ገብረማርያምና ሀብታሙ ፀጋፍ ሆነው የቁጭራ የንግድ ባንክ ዝርፊያ ላይ በሽፋን ሰጪነት ተመድበው በዝርፊያው የተሳተፉት ስኳዶቹ ዝርፊያው በስኬት ከተጠናቀቀሳቸው በኋላ የካ ሚካኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ በሚገኝ የድርጅቱ አባል መኖሪያ ቤት ውስጥ በህቡህ ተሰበሰቡ። ራስ እምሩ ቤት እንደደረሱ የውጪ በር ላይ አንድ ዘበኛ ቆሞ ተመለከቱ በዘበኛው ላይ ሽጉጥ ደገኑበት በፍጥነት እጅ ጠደላይ አሉት ዘበኛውም እጁን ወደላይ አወጣ ወደ ዘበኛው ቤት እንዲገባ አዘዙት ዘበኛው በታዘዘው መሰረት መጠበቂያ ቤቱ ውስጥ ገባ ዘበኛው ቤት ውስጥ ያገኙት አንድ ገጀራ ብቻ ነበር ከራስ ጠጉሩ እስከ አግር ጥፍሩ ድረስ ፈተሹት ግን ምንም ነገር አላገኙም ድምዕ እንዳያሰማ ወይም እንዳይጮህ አስጠነተቁት ዘበኛው ከቃላቸው እንደማይወጣ ታቦት ጠርቶ ማለላቸው አንድ ሰው እንዲጠብቀው አድርገው ወጠደ ራስ ብሩ መኖሪያ ቤት ዘለቁ ራስ ብሩ መኖሪያ ቤት ውስጥ ያገጂቸውን ሰዎች በሙሉ እየፈተሹ አንድ ቤት ውስጥ አስገብተው በርና መስኮቱን ዘግተው አስቀመጧቸው ቢጮሁ እርምጃ እንደሚወስዱባቸው አስጠነቀቋቸው የእነርሱንም እንቅስቃሴ እንዲቆጣጠርና ብሉም እርምጃ እንዲወስድ አንድ ቃፊር አቁመው ነበር ከራስ ብሩ መኖሪያ ቤት ውስጥ ያገኗቸው የጦር መሳሪያ አይነቶችና ብዛት ኤፍ ኤን ጠብመንጃ አንድ ካርባይን ጠብመንጃ አንድ ዲሞትፈር ጠብመንጃ ሁለት ፍሎቤር ጠብመንጃ አንድ እንዲሁም ብዛት ያላቸው መሰል ጥይቶችም አግኝተው ነበር የተጠቀሱትን ጠብመንጃዎችና መሰል ጥይቶች በጆንያ ውስጥ ከተው በፍጥነት ከስፍራው ተሰወሩ የዘረፉዋቸውን የጦር መሳሪያና መሰል ጥይቶች የስኳድ ቡድኑ አባ ላት ከመከፋፈላቸው አስቀድመው ከስካድ ቡድነ አባላት መካከል ዓቃዱ የተባለው ስኳድ መኖሪያ ቤቱ በዚያው አካባቢ ስለነበር የዘረፉትን የጦር መሳሪያዎችና ጥይቶች በአደራ አስረክቡት በማግስቱ ተሻለ ደፈርሻ ወርቁ እንዲሁም ሀብታሙ ፀጋዬ አንድ አንድ ጠብመንጃ እንዲሁም የተወሰኑ ጥይቶች ከፍቃዱ ላይ ከተረከቡት ሰዎች መካከል ይገኙበታል ይህ ቡድን ዝርፊያውን በራስ ብሩ መኖሪያ ቤት ላይ አላቆመም ነበር ወደ ሀብተጊዮርጊስ ድልድይ አካባቢ በመሄድ አርባ ደረጃ ተብሎ ሰኳዶቹ በሚጠራው ደረጃ ፊት ለፊት በሚገኘው ፋሲካ ሆቴል ይባል ከነበረው ቡና ቤት አጠገብ ስሙ የተዘነጋ ንግድ ቤት ውስጥ ዘልቀው በመግባተ በነጋዴዎቹ ላይ ሽጉጥ በማውጣት ከ ሕሰላሳ ስድስት ሺህ ብር በላይ ከነጋዴዎች ኪስ እና ከድርጅቱ ገንዘብ ማስቀመጫ የጠረጴዛ ኪስ ውስጥ ዘርፈው ተሰውረዋል የዘረፉትን ገንዘብ ለበሳይ ኣካል እስኪያስረክቡ ወይም አስረክቡ ለሚባለው ሰው እስኪታወቅ ድረስ ተሻለ ደፈርሻ መኖሪያ ቤት ውስጥ በአደራ አስቀምጠው ነበር የዘረፉትን ገንዘብ የጦር መሳሪያ እንዲገዙብት ለጌራወርቅ ለግርማ ለሙሳና ለጁነዲን በነፍስወከፍ ዘጠኝ ዘጠኝ ሺህ ብር አስረክበዋል ቡድኑ የፖለቲካ ድርጅት አባላት ናቸው ወይስ ቀማኛና ዘራፊዎች። ሮ ሉፍሰ መዴድ ዳና ሄድ ፇበረዳጂሄሮ ሦዕፉዶ ላይ ነበር ኢሕአፓ የግድያ እርምጃውን በእነዚህ ሦስት ካድሬዎች ላይ በወሰደበት ማግሥት የመላ ኢትዮጵያ ሶሻሊስት ንቅናቄ መኢሶን ኢሕአፓን በትጥቅ ትግል ለመፋለም ድምዳሜ ላይ መድረሱን ተከትሉ ተግባራዊ እንቅስቃሴውንም ለመጀመር ሰፊው ሕዝብ በተሰኘ ድርጅታዊ ልሳን ጋዜጣው ላይ ለኢሕአፓ ለአባላቱና ለደጋፊዎቹ በይፋ አሳወቀ መኢሶን ኢሕአፓን በትጥቅ ትግል ለመፋለም መወሰኑንና በትጥቅ ትግሉ ለመፋለም መንቀሳቀስ ከመጀመሩ በፊት ኢሕአፓ ለሁለተኛ ጊዜ መስከረም ቀን ዓም የመኢሶንና የሕዝብ ድርጅት ጉዳይ ጊዜያዊ ጽሕፈት ቤት የአመራር አባል የነበሩትን ጉምቱ የሕግ ምሑርና አንጋፋ ፖለቲክኛ ዶክተር ፍቅሬ መርዕድን ገደለ የኢሕአፓ ስኳዶች ዶክተር ፍቅሬን በጥይት የገደሏቸው ሰንጋተራ ተብሎ በሚጠራው ከምርጌጅ ንግድ ባንክ ፊት ለፊት መኪና ውስጥ ሳሉ ነበር ለማንኛውም ኢሕአፓ በዶክተር ፍቅሬ መርእድ ላይ የወሰደውን ግድያ አስመልክቶ የኢትዮጵያ ሕዝብ በሙሉ በሚያስብል ደረጃ እንዲሁም የመኢሶን ድርጅት ድርጊቱን ዘግናኝና አረመኔያዊ ነው ሲሉ ብ ስኳዶቹ አወገዙ ከውግዘት ባለፈም ሕዝቡንና ድርጅቱን በእጀጉ ያስቆጣ ሲሆን ድርጊቱም አሳዛኝ እንደነበር በወቅቱ ተወስቶአል ሕዝቡንና ድርጅቱን ያስቆጣበትና ያሳዘነበት አብይ ምክንያት ዶክተር ፍቅሬ በባህሪያቸው መልካም ሰብዕና ያላቸውና ማናቸውም ቅራኔዎች በሰለጠነ መንገድ በክብ ጠረጴዛ ተቀምጦ በውይይት ይፈታሉ የሚል እምነት የነበራቸው ሲሆን የትጥቅ ትግልን የሚያወግዙና የከተማ ሆነ የገጠር ሽብርን የሚኮንኑ ምሁር ስለነበሩ ነው በእኝህ ጉምቱ ፖለቲከኛና የህግ ምሁር ላይ ህይወትን የሚያሳጣ ግድያ መፈጸሙ እጅግ አስቆጪና አሳዛኝ ድርጊት ነው ተብሎ በመጥፎነቱ በታሪክ ተመዝግቧል ይህ ሁሉ ሲሆን የደርግ መንግሥት እንደ መንግሥት የፖለቲካ ድርጅቶች እንደ ፖለቲካ ድርጅት በኢህአፓ አመራሮች ወይም ስኳዶች ወይም አባሎች ላይ የተወሰደ እርምጃ ፈጽሞ አልነበረም እስከ ዛሬዋ እለት ድረስ የኢህአፓ አመራሮች ወይም አባሎች የደርግ መንግሥት ነው በእኛ ላይ ግድያ የጀመረው የሚል መከራከሪያ ያቀርባሉ የደርግ አመራሮች እና አባሎች ደግሞ ኢህአፓ መስከረም ቀን ዓም በሶስቱ የሕዝብ ድርጅት ጉዳይ ጊዜያዊ ጽቤት ካድሬዎች የመኢሶን አባሎች እንዲሁም መስከረም ቀን ዓም በእውቁ የሕግ ምሁር እና የመኢሶን የአመራር አባል በነበረው በዶር ፍቅሬ መርዕድ ላይ የግድያ እርምጃ ወዘተ ከመውሰዳቸው በፊት በኢህአፓ ላይ የተወሰደ እርምጃ ፈፅሞ አልነበረም ሲሉ ይሞግታሉ በኢህአፓ አባሎችና በአንዳንድ ደራሲዎች እንደሚተረከው ከሆነ የደርግ መንግሥት ቀይ ሽብር የጀመረው ሰኔ ቀን ዓም የደርግን ኮሚቴ መስርተው መስከረም ቀን ዓም መንግሥትነታ ቸውን አውጀው ህዳር ቀን ዓም ስብሰባ አድርገው በ የአፄ ኃይለስላሴ ባለስልጣኖች በ የንዑስ ደርግ አባሎችና በጄል አማን ሚካኤል አምዶም ላይ የሞት ውሳኔ ካሳለፉ በኋላ ነው የእለቱም እለት የሞቱን ፍርድ አስፈፅመዋል ስለሆነም ቀይ ሽብር የተጀመረው በ ዓም ነው በማለት መከራከር ጀምረዋል ይህን የመሰለ ክርክር ከሚያ ቀርቡት የኢህአፓ አባላት መካከል አቶ ግርማይ አብርሀ አንዱ ናቸው ያእሏመሕሌፖ መፅሳዕሯዖ ቻድፇ መደ ሥፇባረር መጂጋረ ሰዳዲ ለፅፀያ ውሰጎም ባደረሃው ፕምሪ ያዖመያደመሪዖ ጎው ዓሳ ያሟፇሰ ያታቃፇቃደ ያመፇግደሳ ሙዕራ ኋቋሏቃ መፇፇሥ ኃይጎማርያም ፈይ ክሂዳዳ ስኳዶቹ ሰህአ የአቶ ግርማይ መከራከሪያ የታሪክን አሳሪ አዓ ለመሞገት ከሆነ በላዛጹም ስህተት ነው የኢህአ ምን ሃመበረዝና የመከለስ ነውጡ የሚሆነው ምክንያቱዖ ከአዓዐ ር እግሩ የጦር መሳሪያ የታጠተን መንግሥት ለማስዐ። ተረጋግጦአል ኛ ለድርጅቱ ህልውና እንዲሁም ለድርጀቱ አባሎችና አመራር አስጊ ናቸው ተብለው የተጠረጠሩትን የሴኩሪቲ ኩሜቴ አመራሮች ዞዖ ስም ከእነ አባታቸው ቁዋሚ አድራሻቸው የመግቢያና የመውፉዱያ ሰአታቸው እንዲገደሉ ከተመዘገቡት ውስጥ ይበልጥ ቀንደኛ ናቸው ብሎ ቲቶ ያመነባቸውን እንዲሁም ለድርጅቱ አስጊ ስለሆኑ መወገድ አለባቸው ያላቸውን ስማቸውን መርጦ በድጋሚ ለፓርቲው ማእክላሳዊ ኩሚቴና ለሴኩሪቲ ኮሚቴ በአስቸኳይ ካልተገደሉ ችግር ይፈጥራሉ በማለት የስም ዝርዝራቸውንና የሚገኙበትን አድራሻ ከሙሉ መረጃ ጋር በደብዳቤ አስተላልፎም ነበር ቲቶ በድጋሚ ስማቸውን ካስተላለፋቸው ውስጥ ስንት እንደሞቱ ስንት እንደቆሰሉ ስንት በጥይት እንደተሳቱ አልተረጋገጠም ቲቶ ህሩይ ክገብረ ስበርቹ ጋር በመሆገ ክህዳር ወር ዓም ምር አስክ ገንቦት ዓም ደረስ በዞን የዲሬገስ ኩሜቴ ከርምጻ የወሰደባቸመጅ ሰዎች ስም ዝርዝር ክብዙ በፕቂቱ ኛ አቶ ፍቅሩ የራስ ሙሉጌታ ሰፈር አካባቢ ነዋሪ በከፍተኛ የቀበሌ ሊቀመንበር የነበረ የቀበሌውን ሕዝብ በማስተዳደሩ ብቻ ቲቶ በጥይት ተኩሶ ገድሎታል ኛ አቶ ፍቅሬ የካዛንቺስ አካባቢ ነዋሪ በከፍተኛ የቀበሌ ክልል ውስጥ ይኖር የነበረና የሕዝብ ድርጅት ጉዳይ ጊዜያዊ ጽህፈት ቤት ሰራተኛን ህብረተሰቡን ያነቃል ያደራጃል ብሎ ቲቶ የግድያ እርምጃ ወስዶበታል ስኳዶቹ ኛ ወታደር ካሳ ልዩ ምርመሪ ይሰራ የነበረ የኢህአፓ አባላትን ለደህንነት መስሪያ ቤት እየጠቶቆጮ ያሲዛል በማለት በቲቶና በግብረ አበሮቹ ስለተጠረጠረ ቲቶ በጥይት ተጥትጦ ገድሉታል ኛ አቶ ገዛኽኝ የዑራኤል ቤተ ክርስቲያን አካባቢ ነዋሪ በከፍተኛ የቀበሌ ሊቀመንበር የነበረ የጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር መንግስትን ደርግን ይደግፋል በማለት ቲቶ በያዘው ሽጉጥ ተኩሶ ገድሎታል የቲቶን ግድያ በማስመልክት ጸሀፊው ያገኘውን እንጂ በቲቶ የተገደሉት ሰዎች እነዚህ ብቻ ናቸው የሚል መደምደሚያ ላይ አንባቢያን እንዳትደርሱ ከወዲሁ ይትርታ እጠይቃለሁ ከቲቶ ጥይት ተመትተው ከሞት የተረፉና የቆስሉ እንዲሁም አካለ ስንኩል የሆኑ ኛ አቶ መኩንን በከናተኛ የቀበሌ ሊቀመንበር የነበረ ኛ አስር አለቃ ሰለሞን መልካመ በከናተኛ የቀበሌ ሊቀመንበር የነበረ ኛ ወታደር ብርሃነ በከፍተኛ የቀበሌ ሊቀመንበር የነበረ ኛ በከፍተኛ የቀበሌ ሊቀመንበር የነበሩ የመረጣችሁን ሕዝብ አስተዳድራችኋል የኢሕአፓን ድርጅት አውግዛችሁዋል ወጣቱን ወደ ዘመቻ ልካችሁዋል የጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር መንግስት ደርግ ያወጣቸው አዋጆች ተግባራዊ እንዲሆኑ አድርጋችሁዋል ወዘተ በሚል ምክንያት ለመግደል በጥይት ቀጥቅጦአቸው ነበር። ሊቀመንበር የነበረው ጓድ ግርማ ከበደ የአራት ኪሎ አካባቤ በአካባቢው ያሉ የግልና የመንግስት ሰራተኞች የአብዮቱ ይጋ ተቃዋሚዎች በወቅቱ የጓድ ግርማ ከበደ ስም ሲጠራ በፍር ሰዎች ቁጥር ቀላል እንዳልነበረ ይታወሳል ይህ ሰው ከመንግስት ወገን ወግነዋል የተባሉ ጓዶችንም ቢሆን ከመግደል አልተቆጠበም ነበር ከመንግስት ወገን ያልወገትንም መች እንዲሁ ያይኑ ቀለም አላማረኝም ብሎ በከፋ ሁኔታ የሞት አርምዳ እየወሰደ ለዘለአለም እንዲያሸልቡ ያደረገ የዘመኑ ጨካኝና ግፈኛ ሰው ነበር ቢባል ማጋነን አይደለም ይህ ሰው በቁጥጥር ስር ውሎ በመንግስት እርምጃ የተወሰደበት ከረፈደ በኋላ እንደነበረ ብዙ ሰዎች በሀሳብ ይስማማሉ የግርማ ከበደን የግድያ እርምጃ የመንግስትን ይሁንታ አግኝቶ ነው ያሻውን ሰው እያሰቃየ ሲገድል የክረመው ሲሉ የደርግ መንግስትን የሚኩንነ ሰዎች ቁጥር ትንሽ የሚባል አልነበረም ለግርማ ከበደ መገደል ምክንያት ሊሆን የቻለው የሌኩ መንግስቱ ኃይለማርያም አጐት ናቸው ይባላል ጓድ አስራት ወልዴን የሌኮ መንግስቱ አጎትን በቁጥጥር ስር ግርማ በማዋሉ ሲሆን የጓድ አስራት መታሰር ጓድ መንግስቱ ጆሮ ፈጥኖ በመድረሱ የጉዋድ አስራት ህይወት ሊተርፍ ችሎአል በማለት በምክንያትነት የሚያቀርቡ በርካታ ሰዎች ዛሬም ድረስ አሉ ግርማ ከበደ ጓድ አስራት ወልዴን ባያስራቸውና የእስራቱ ወሬ በጓድ መንግስቱ ጆሮ ባስቸኳይ ባይገባ ኖሮ አቶ አስራት እንደሌላው ሰው ያከትምላቸው ነበር በማለት የራሳቸውን ግምት የሰጡ ሰዎችም ነበሩ ፊዎች ሆኑ ት የሚርዱ ስኳዶቹ ግርማ ከበደ በደርግ መንግስት ወትት ከረፈደም ቢሆን ባይገደል ኖር የአራት ኪሉ አካባቢ ነዋሪዎችን እንዲሁም ወጠጪ ወራጁን ህዝብ የአይናችሁ ቀለም አላማረኝም እያለ በአደባባይ እየገደለና አስከሬኑን በመንገድ ላይ እያሰጣ ሥራዬ ብሉ ግድያውን ይቀጥል ነበር ሲሉ በሀዘንና በቁጭት ምሬታቸጡን ያሰሙ ሰዎችም አልጠፉም ደርግ ግርማን በሞት ባይገላግለው ኖሮ የጓድ ግርማ ከበደ ግድያም በዚህ ብቻ አያበቃም ነበር ሲሉ ግምታቸጡን የሰነዘሩ ሰዎችም ተስተውለዋል የደርግ መንግስት በብዙ ከሚተችባቸጡ ምክንያቶች መካከል አንደኛ እና ዋነኛው ግርማ ከበደ ከህፃን ልጅ እስከ እርጉዝ ሴት ከመንፈሳዊ አባት እስከ ምሁራን ሳይለይ ከመንግስት ባለስልጣናት መስሪያ ቤት ፊት ለፊት ሆኖ በጠራራ ፀሀይ የሰው ልጆችን እንደ ቅጠል ሲቀጥና የደርግ ባለስልጣናት በዝምታ ማለፋቸው ነያዩ እንዳላዩ እየሰሙ እንዳልሰሙ ሆነው መክረማቸው በግርማ የግድያ እርምጃ ላይ ባለስልጣናቱ አጃቸው አንደሌሉበት የሚያጠራጥር ነው ሲሉ ቅሬታቸውን በምሬት ሲገልጽ የነበሩ ሰዎች ቁጥር ትንሽ እንዳልነበረ ላረጋግጥ እወዳለሁ ዓበ ግርማ ከበደ ወንድሜን እህቴን አባቴን እናቴን አጎቴን አክስቴንወዘተ በጠረራ ጸሃይ በእብሪት ገድሎብኛል እንደ ጉዋድ አስራት ወልዴ የመሰለ ክንዱ የፈረጠመ የደርግ ባለስልጣን ዘመድ ቢኖረን ኖሮ ወንድሜን እህቴን አባቴን እናቴን አጎቴን አክስቴንአፍላ የወጣትነት እድሜዬ አላጣቸውም ነበር እርሱ ወይም አርሷ ቢኖሩልኝ ኖሮ ትምህርቴን ሳላጠናቅቅ ስራ አልገባም ነበር አብሮ አደጎቼና ጉዋደኞቼ የደረሱበት ደረጃ ሳልደርስ አልቀርም ነበር ከሰው አንሼ የቀረሁት የግርማ የግፍ ግድያ ውስጤን ስለጎዳው ነው እንጂ በትምህርቴ ከሰው አንሼ አይደለም እንደዚህ በሃዘን ተኮማትሬ አላማዬን ሳላሳካ አልቀርም ነበር ከሞቱት በላይ ከቆሙት በታች ሆፔ ለመኖር አልገደድም ነበር በማለት እንባ በተቀላቀለበት ስሜት ውስጥ ሆነው እሮሮ እያሰሙ የሚኖሩ ሰዎች ቁጥርም ብዙ ስለመሆናቸው ነቃሽ የሚያስፈልግ አይመስለኝም ቲቶና ገብረስበርቹ በዘረሩ ተሰማርተው የወሰዱዋቸው ገኘዘብና ገብረት የተዘረፉት ደርጅቶች ስም ዜግነቱ ግሪካዊ የሆነ ነጋዴ ቤት ውስጥ ከ አንድ መቶ ሺህ ብር በላይ ገንዘብ መኖሩን እነ ቲቶ እንዲዘርፉ ተጠቁመው ነበር እነ ቲቶ እንዲዘርፉ በተጠቆሙት መሰረት ቲቶ ከግብረአበሮቹ ጋር በመሆን ለመዝረፍ ወደ ነጋዴው ቤት ፄደ መኖሪያ ቤቱ ውስጥም ዘልቀው ሥገኙት ገንዘብ ግን እንደተጠቆሙት ሳይሆን ብር አስራ ሁለት ሺህ ብር ብቻ ነበር ያገኙትንም ገንዘብ ቢሆን ትተን አንፉፉጽም በሚል ስሜት ይመስላል ግቢው የነበሩ ሰዎችን እንዳይጮህ አስጠንቅቀው አንፍ ፍል ውስጥ አስገብተው በርና መስኮቱን ን ግቢው በሩንና መስ። የዘረፉትን የጦር መሳሪያዎች በጓዶች ግድያ ላይ እንዲሁም በንብረት በጦር መሳሪያና በገንዘብ ዝርፊያ ተግባር ላይ ስለመዋሉ ሰነዱ ያረጋግጣል እነ ቲቶ ዝርፊያቸውን አድማስ በማስፋት ከሟች ወታደር ብርፃኑ ቤት ጭለማን ተገን አድርገው ገብተው ነበር እነ ቲቶ የወታደር ብርሃኑን መኖሪያ ቤት ለዘረፋ የመረጡበት አብይ ምክንያት ወታደር ብርሃኑን የኢሕአፓ እስኩዋዶች በገደሉበት ወቅት ቤተዘመዶቹ ዛሣዘን አጎብጦአቸው በፍራሽ ላይ ተቀምጠው ሲተክዙና ሲቆዝሙ ዛዘን ደራሽ መስለው መኖሪያ ቤቱ ውስጥ ገብተው የቤተሰቡን ሁኒታ በመመልከታቸው እነ ቲቶ በብርሃኑ መኖሪያ ቤት ውስጥ ዘረፋ ቢያደርጉ የሚቋቋማቸው ሰው እንደሌለ ስለተገነዘቡ ነበር ወደ ወታደሩ መኖሪያ ቤት ውስጥ በመግባት በቤተዘመዶቹ ሀዘንተኞቹ ላይ የጦር መሳሪያቸውን ደገኑ ሃዘንተኞቹን አይናቸውን ጨፍነው ምድር ላይ እንዲተኙ አዘዙዋቸው እንዳይጮሁም አስጠነቀቁዋቸው እነ ቲቶ አንድ ጠባቂ ቃፊር አቆሙ ጉዋዳና ጎድጉዋዳ ሳይቀር መኖሪያ ቤቱን በሙሉ ፈተሹ በፍተሻ አንድ ቺቺ አውቶማቲክ ጠብመንጃ ከ ካርታ ጋር ብዛቱ በውል የማይታወቅ ጥይቶች እንዲሁም አንድ ነጥብ አርባ አምስት ሽጉጥ ከ መሰል ጥይቶች ዘርፈው ተሰወሩ የዘረፉት የጦር መሳሪያ ለማን እንዳስረከቡና ምን አገልግሎት ላይ እንደዋለ ግን አልተረጋገጠም ስኳዶቹ ቲቶ ከና ገብረስበርቹ በዘረሩ ሳዩ ተሰማርተው ዘረፋወ ሳይሳካ የቀሩ አጂካ የመንገድ ሥራ ተቋራጭ የግለ ድርጅት ውስጥ ብር አንድ መቶ ዛምሳ ሺህ ብር እንደነበረና ለዝርፊያ እንዲዘጋጁ እነ ቲቶ ከአባሎቻቸው ጥቆማ ደርሶአቸው ነበር ቲቶና ግብረአበሮቹ በጥቆማው መሰረት ሊዘርፉ በስፍራው ተገኙ ይሁን እንጂ የድርጅቱ ጥበቃ ሰራተኞች ከምንም ጊዜ በላይ ጥበቃቸውን አጠናክረው ስለነበረ እነ ቲቶ የጥበቃ ኃይሉን ደፍረን ብንገባ የጥበቃ ቡድኑ የተኩስ ልውውጥ ቢያደርጉ ልንያዝ እንችላለን ብለው ዝርፊያው እንዳማራቸው ቀርቶአል በወቅቱ ከእነ ቲቶ ጋር ለዝርፊያ ከሄዱትና በቁጥጥር ስር ከዋለው ግብረአበር ከነበረው መካከል ሙሉጌታ አንዱ ነበር ሙሉጌታ ዝርፊያው ጥበቃው በመጠናከሩ እንደቀረ ወይም እንደተስተጓጎለ ቃሉን በሚሰጥበት ወቅት ሳይሸሽግ ገልጾአል እነ ቲቶ የአጂካ የግል ድርጅት ዝርፊያ ስላልተሳካላቸው ሌላ ዝርፊያ ለማሳካት እቅድ አውጥተው ተንቀሳቅሰው ነበር ታሪኩ እንዲህ ነው በ ዓም ለመጀመሪያ ጊዜ በአዲስ አበባ ክልል በነበልባል ሰራዊት በአሰሳ የተገኙትን የጦር መሳሪያዎች ጦሩ የማእከላዊ እዝ ሬድዮ ክፍል ውስጥ ጊዜያዊ መጋዘን ውስጥ አስቀምጦ ነበር እነ ቲቶ የነበልባል ጦር የጦር መሳሪያውን ያከማቸበትን ጊዜያዊ መጋዘን ስለደረሱበት ለመዝረፍ በስፍራው ተገኝተው ነበር የአሳሽ ቡድኑ ወታደሮች በተጠንቀቅ ሆነው የጦር መሳሪያ ግምጃ ቤትን በተጠንቀቅ ይጠብቁ ስለነበረ እነ ቲቶ ዝርፊያው ሊሳካላቸው አልቻለም የጦር መሳሪያው ማእከላዊ እዝ ሬድዮን ክፍል ውስጥ ጊዜያዊ መጋዘን አድርገው እንደነበረ የጠቆማቸው የሬድዮን ክፍሉ ሰራተኛ የነበረው ምክትል አለቃ ዋሴሁን እንደነበረ የቲቶ ግበረ አበር የነበረው ሙሉጌታ የተባለ ግለሰብ ለመርማሪዎች ቃሉን በሚሰጥበት ወቅት ተረጋግጦአል ቲቶ ያረቀቀውን መመሪያ ተነቦ ውይይት ተካሂዶ መጠነኛ መሻሻያ ከተደረገበት በሁዋላ የኢንተር ዞን ኩሚቴ እንዲያጸድቀው ተፈልጎ ነበር በቀጠሮአቸው መሰረት በሰኔ ወር ዓም በህቡዕ ለመሰብሰብ ይዘውት የነበረው ቀጠሮ ሳይሳካ ቀረ ቀጠሮውን በ ዓም አባላቱ ለመሰብሰብ ቀን ቆርጠው ቦታ መርጠው ተለያዩ ቀን ቆርጠው ቦታ መርጠው በተቃጠሩበት እለት በሸዋ ክፍለ ሀገር በመናገሻ አውራጃ በአቃቂ ወረዳ ስር በምትገኘዋ የሀና ማርያም ቀበሌ ገበሬ ማህበር ክልል በሚገኝ የአንድ ገበሬ መኖሪያ ቤት ውስጥ። አስጨናቂ ኛ ብንያም ቦጋለ ጠደ አሲንባ የፄሂ ኛ አማረ ገብሬ ተጠባባቲ የሴንትራል ኩሚቴ አባል ኛ ጥበቡ በንቲ ዌ ኛ ሙሀዲን ኡመር ጂጆ ኛ ሳባ ኛ መኩሪያ ተገኝ ኛ ቲቶ ህሩይ የኩድ ስሙ ብስራት ኛ የኮድ ስሙዋዳ የባሌ ክፍለ ሀገር ተወካይ ናቸው የሊጉ ማአከላዊ ኩሚቴ አባላት በሙሉ ከፓርቲው ተወካዮች ሱበት ቀደም ሲል በተገለፀው የገበሬ መኖሪያ ቤት ውስጥ በህዳር ወር ዓም መጨረሻ ለመገናኘት ተስማምተው ተለያዩ በቀጠሮ ቀን ተገናኝተው የድርጅቱን ጠንካራና ደካማ ጐን ገመገሙ የደርግ ደጋፊዎች ናቸው የተባሉና አርምጃ እንዲወሰድባቸው ውሳኔ የተላለፈባቸውን ሰዎች አስከ አሁን ለምን አንዳልተገደሉ የዲፌንስና የጸጥታ ኮሚቴ አመራሮች ምክንያታቸውን በዝርዝር አቅርበዋል የኮሚቴ አመራሮች ያቀረቡት ምክንያት አሳማኝ አይደለም በማለት ጉባኤተኛው ተችቶአቸዋል ዲፌንስ እና የጸጥታ ኮሚቴ ድክመት ነው በማለት ጉበኤው ውሳኔ አስተላልፈዋል የዲፌንስና የጸጥታ ኮሚቱ አባላት ተባኤውን ይቅርታ ጠይቀዋል ሳይገደሉ የቆዩ የደርግ ጓዶች ጊዜ ሳይሰጠው ጣነ እንዲገደሉ የማያዳግም ማስጠንቀቂያ ጉባኤው በእለቱ ያስተላለሪ ጉዳዩ የሚመለከታቸው ኮሚቴዎች ማስጠንቀቂያውን በቶለ ሃሪዊ እንደሚያደርጉም ቃል ገብተዋል በተጣይ የድርጅቱን አባላት እ ዲዮም ሕዝቡ ለአመጽ እንዲነሳሳ ቅስቀሳው እንዲጧጧፍ በአለቱ አቱዋም የወስዱ ሲሆን ፖለቲካዊና ድርጅታዊ ሥራ እንቅፋት የሚሆ ፃለሰቦጉ ካሉ ግን ከማንም ትእዛዝ ሳቀበሉ የግድያ እርምጃ በአስቸኳይ ስዱ እንደሚገባ አፅንኦት ሰጥተውበታል ውሳኔም አስተላልፈዋል በከተማ ውስጥ ያሉ የድርጅቱ አባላት የታጠቁ የጥቃት ጥበቃ ቡድናት ላይ መስራት እንደሚገባ በአንድ ድምጽ የተስማሙ ሲሆን የስብሰባ አጀንዳም በሰላም ተጠናቆኣል የኢሕአወሊለ ማእከላዊ ኩሚቴ ፀሀፊ የነበረው አክሴሉ ህሩይ በፀጥታ አስከባሪዎች በቁጥጥር ሥር በመዋሉ በአክሊሉ ህሩይ መታሰር ሳቢያ የድርጅቱ ስራ እንዳይዳከም እንቅስቃሴውም እንዳይገታ ቲቶ ህሩይ ከሚያከናውናቸው ድርጅታዊ ስራ በተጨማሪ የኢህአወለ ማዕከላዊ ኩሚቴ ፀሀፊ ሆኖ በጊዜያዊነት እንዲሰራ በሙሉ ድምጽ ተመርጦአል ቲቶም የጸሐፊነት ስራውን በተደራቢነት ለመስራት ለጉባኤው ቃል ገብቶአል ከፓርቲው ማእከላዊ ኩሚሜቴ አመራር ጋር ቲቶ እየተገናኘ ከግንቦት ወር ዓም እስከ ነሐሴ ወር ዓም መጨረሻ ድረስ ድርጅታዊ ሥራ በአመርቂ ሁኔታ ሲከውን ቆይቶአል የኢትዮጵያ ሰራተኛች አንድነት ማህበር ኢሰአማ ውስጥ ይሠራ ከነበረውና የኢህአፖ ማእከላዊ ኩሚቴ የአመራር አባል ከሆነው አቶ ክፍሉ ታደሰ ጋር ከአገር እስከወጣበት መስከረም ወር ዓም ድረስ ቲቶ በህቡዕ እየተገናኘ መመሪያዎችን እየተቀበል ሲተገብር መቆየቱን የሊጉ አባል የነበረው አቶ አለበል በቁጥጥር ስር በነበረበት ወቅት በዝርዝር አስረድቶአል ቲቶ ህሩደ የሲጉ ማከክሳዊ ኩሚቴ ፀሀሬ ሆና ክተመረጠበት ክስት ስገስቶተ ያከናወናቸመ ተገባራት ቲቶ ህሩይ ከተለያዩ የድርጅቱ አባላት የሚመጡትን ሪፖርቶች አያጤሃነ መመሪያ ያስተላልፍ ነበር እንደ ወቅቱ ተጨባጭ ሁኔታ ፖለቲካዊና ድርጅታዊ ትግል በመንደፍ ለአባላቱ ሲያሰራጭ ቆይቶአል ከቋሚ ኩሚቴ የሜተላለፈውን የርፅዮተ ዓለም ትምህርት በጽሀና ስኳዶቹ እያደረገ ለድርጅቱ አባላት በህቡዕ ይልክ ነበር ለገሮፖጋንዳና ቅስቀሳ የሚሆኑ መጣጥፎችንም እንዲሁ በሊጉ ሥር የተደራጁ የተለያዩ የብዙሀን ድርጅቶች ሀ የኢትዮጵያ ተማሪዎች አብዮታዊ ድርጀት ኢተኢድ ለ የኢትዮጵያ ሴቶች ትግል አብዮታዊ ድርጅት ኢሴትአድ ሐ የታዳጊዎች ወጣቶች ድርጅትታዉድ። በህዳር ወር ዓም በደረጃ እድገት የሪጅናል ኩሜቴ አባል ሆና ተመደቦአል በከፍተኛ ቀበሌ ቀበሌ ቀበሌ እና ቃበሌ እንዲሁም በከፍተኛ ቀበሌ በስሩ በማድረግ በሰብ ሪጅን ደረጃ ድርጅታዊ ስራ ሲያከናውን ቆቁየ ባሣየው ቅልጥፍና እንዲሁም ለድርጀቱ በነበረው የትግል እንቅስቃሴ በዞናል ኩሚቴ ውስጥ በከናተኛ ደረጃ እንዲሰራ በድርጅቱ አመራሮች ተመረጠ የዞን የዲፌንስ ኮሚቴ ቺፍ ኮማንደር ከነበሩት ኛ ታደሰ የኩድ ስመሙ ደምሴ ኛ ጌታቸው ፀጋዬ የኩድ ስሙ በላቸው ኛ መብራቱ የኩድ ስሙ ይልማ ኛ አበበ ጋር በህቡዕ ተገናኘ ሊጉ በስሩ ሆነው እንደሚሰሩ ባሳወቀው መሰረት ከላይ ከፍ ብሎ ስማቸው የተጠቀሱትን እስኳዶች ሰብስቦ ገለጸላቸው የጦር መሳሪያም ሆነ ድርጅታዊ ውሳኔዎችና መመሪያዎችበእርሱ በኩል እንደሚደርሳቸውም አሳወቃቸው ለእነዚሁ ለዞን የዲፌንስ ቺፍ ኮማንደር ለነበሩት ባዩ ስዩም በተለያየ ጊዜ ለግድያና ለዝርፊያ ያዋላቸውንና ያዋሳቸው የጦር መሳሪያዎች ከብዙ በጥቂተ እነሆ ኛ አውቶማቲክ ጠብመንጃ ከ መሰል ጥይቶች ጋር ኛ ቺቺ ጠብመንጃ ከ ጥይቶች ጋር ኛ ጂኘሮ ከ ኛ አተረ ከ ኛ ኩልት ሽጉጦች ብዛት ከ መሰል ጥይቶች ኛ ኩልት ሽጉጦች ብዛት ከ ስኳዶቹ ኛ ብሬታ ሽጉጥ ብዛት ከ መሰል ጥይቶች ኛ አነስተኛ መትረየስ ሽጉጥ ብዛት ከ ሽ ኛ የአጅ ቦንቦች ብዛት ነበሩ በዞን ክልል ውስጥ በእስኩዋድነት በገዳይነት ሲሳተፉ ከቆዩት ጡስጥ ሊበን አቻሜለህ ቶማስ ዚፖኒ አዜብ ግርማ እንዲሁም ራሱን ጨምር ሰሙንጉስ በግድያ ላይ መሳተፋቸውን ሳይሸሽግ ቃሉን የሰጠ ሲሆን በሳምሶን መብራቱ ሰብሳቢነት የጦር መሳሪያም ሆነ ገንዘብ እንዲዘረዓ ውሳኔ በጋራ ያስተላልፉም ነበር ደርግን ይደግፋሉ ድርጅታችንን ያጦግዛሉ ለአንቅስቃሴያችን አደገኛ ናቸጡወዘተ ይገደሉ ተብለው የውሳኔ ሃሳብ አና ሪፖርት ቀርቦላቸው የተገደሉ ሰዎች ስም ዝርዝር ከሞላ ጎደል እንደሚከተለው ቀርቦአል ኛ ጓድ ጉታ ሰርኔሳ በከፍተኛ የቀበሌ ሊቀመንበር ለአዲስ አበባ ከንቲባነት የተወዳደሩ የነበሩ ኛጓድ ዋሴሁን በከፍተኛ የቀበሌ የአብዮት ጥበቃ ሊቀመንበርና የተፈሪ መኮንን የስፖርት መምህር የነበሩ ኛ ጓድ ፍቃዱ ዑርጋዎ የመድሐኒአለም አጠቃላይ ኛ ደረጃ ትቤት ዳይሬክተር የነበሩ ኛ አቶ ዑርጋዎ የአቶ ፈቃዱ ወላጅ አባት የነበሩ ኛ የአቶ ፍቃዱ የበኩር ልጅ የነበረ ኛ ጓድ ፀጋዬ የሕዝብ ደህንነት ሠራተኛ የነበረ ኛ ተማሪ ዱቤ ኦፖዚሺን ተቃዋሚ የነበረ ኛ ጓድ ታደሰ በከፍተኛ የቀበሌ ሊቀመንበር የነበረ ኛ ተማሪ አለማየሁ ተቃዋሚ የነበረ ኛ በከፍተኛ ክልል ስማቸው የተዘነጋ አብዮት ጠባቂዎች የነበሩ ኛ ተማሪ ዳምጤ ጉበዜ የመኢሶን ድርጅት አባል የነበሩ ሰዎች በዞን ስኩዋዶች ተገድለዋል በዞን ዲፌንስ ኮማንደሮች ከንዲገደሱ የተወሰነባቸውና ገድያመ ሳደሳካ የቀሩና የቆቀሰሱ ሰዎች ስም ዝርዝር ኛ ጓድ ሰለሞን በላይ በከፍተኛ የቀበሌ አብዮት ጥበቃ አባል የነበረ ኛ ጓድ ዮሀንስ ህሩይ በከፍተኛ የቀበሌ ሊቀመንበር የነበረ ኛ ጓድ አለማየሁ መላኩ በከፍተኛ የቀበሌ አብዮት ጥበቃ ሊቀ መንበር የነበረ ኛ ጓድ ጥላሁን ከበደ በከፍተኛ የቀበሌ አብዮት ጥበቃ ሊቀመንበር የነበረ ስኳዶቹ ኛ ጓድ ተሾመ ባዩ ማእከላዊ ምርመራ ድርጅት ይሰራ የበረ ኛ አቶ አበራ በልሁ በክፍተኛ የተበሌ አብዮት ጥበቃ ኛ አቶ እርገጤ መድበው የከፍተኛ ሊቀመንበር የነበረ በዞን ዲፎገስ ኩማገደርች አንዲገደሱ ተወስናባቸው በፕይ። ከፓርቲው የሚላኩትን ፖሊሲዎኘዥች በማብራራት ለበታች አካልም ያስተላልፍ ነበር ከበታች አካል የሚመጡ ሪፖርቶችን ወደ በላይ አካል ሲያስተላልፍ ነበር የድርጅቱ አባሎች የፈጸሙት ድርጊቶች ታውቆባቸው በፀጥታ አስከባሪዎች የሚፈለጉትን አስኩዋዶች ገዳዮች በቁጥጥር ስር እንዳይውሉ በማሰብ መጠለያ በመፈለግ የገንዘብ ድጋፍ ሲያደርግ ቆይቷል መንግስታዊ ድርጅቶች ፋብሪካዎች ሆቴሎች ህንጻዎች ድልድዮች እንዲፈርሱ ትምህርት ቤቶችና መስሪያ ቤቶች ውስጥ የነበሩ ሰነዶች እንዲቃጠሉና ከጥቅም ውጪ እንዲሆኑ በተለይ የገንዘብ ቱብ ገንዘብ ሰኳዶቹ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ውስጥ የነበሩ ስነዶችና ንብረቶች በሙሉ እንዲጋዩ የአዲስ አበባ ማዚጋጃ ቤት ጋራዥና የአንበሳ ህዝብ ማመላለሻ አውቶቡሶች መኪኖችና ጋራገዝፐሽኝ እንዲሁም ዋበ ስበሌ ሆቴል ህንጻና ንብረት በፈንጂ ከጥቅም ውጪ እንዲሆን የተጠሰነባቸው ሲሆነ የህዝብ ማመላለሻ አውቶቡሶችና የዋቢ ሸበሌ ሆቴል ህንጻ ሲፈርስ ንብረቶቹ ሲጋዩና ከጥቅም ውጪ ሲሆነ የድርጊቱ ተባባሪ ነበር ይሁን እንጂ የአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ጋራዥ ድርጊቱ ከመፈጸመ በፊት በቁጥጥር ስር ውሉአል በቁጥጥር ስር ስለዋለ የድርጀቱ ውሳኔ ተግባራዊ ስለመሆነና ስላለመሆነ እንደማያውቅ ተናግሮአል ነገር ግን ከቁጥጥር ስር እስከዋለበት አለት ድረስ በድርጀቱ ውሳኔ መሠረት የገንዘብ ሚንስቴር መስሪያ ቤት ውስጥ የነበሩ ሰነዶችና ንብረቶች ድርጊቱ ሳይፈጽም አንደታሰረ ሳይሸሽግ ገልፆአል ድርጊቶቹ ያልተፈጸሙበት ምክንያት ሲያስረዳም ሁኔታዎች ስላልተመቹ በውሳኔው መሰረት ንብረቶች ሳይወድሙና ከጥቅም ውጪ ሳይሆኑ እንደተሩ ሰሙንጉስ ገልጾአል ሰሙንጉስ ቤተመንግስት ውስጥ ታስር በነበረበት ወቅት ከአስር ቤት ጠፍቶ ከቆየ በኋላ በፖሊስና በደህንነት ሰራተኞች ክትትል ፖሊስ ጋራጀ አካባቢ በአለቱ ተይዞአል የሰራው ድርጊት አገር እና ህዝብን ከመጉዳት አኳያ ከፍተኛ ነው ተብሉ ስለተጠሰነበት እርምጃ ተወስዶበታል ስኳዶቹ የጣሊያን ኤምባሲ ዝርፊያ እፍ የኢሕአወሊ ሚና ስለሺ እሸቴ በወቅቱ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ዙሪያ ተሳትፎ ሰማድረገ ከፍተኛ ፍላጎት ነበረው የኢሕአወሊ አባል የነበረው አብር ኣዶቱ የትምህርት ቤት ጓደኛው አስማማው ነጋ አይኑን ጥሉበት ቆይቶ ነበር የማታ ማታ የሁለቱ ፃሳብ ሰምሮ በአስማማው መልማይነት ስለቢ የኢትዮጵያ ሕዝብ አንድነት ወጣቶች ሊግ ኢሕአወሊ አባል ለመሆን በቃ አስማማው በሊጉ የአደረጃጀት መርህ መሰረት ሰለሞን ከበደንና ስለሲ አሸቴን በጥናት ክበብ ስር ይዞ በህቡዕ አደራጃቸው ለሁለት ወራት ስለ ሊጉ ድርጅታዊ እንቅስቃሴ እንዲሁም ድርጅታዊ ዲስፕሊን በመሳሰሉት ፋይዳ አሏቸው ያሏቸጡን በማካተት ሲያነቃቸውና ሲያደራጃቸው ፀዋየ ሁለቱ ተመልማዮች ከሁለት ወር ቆይታ በኋላ የሊጉ አባል ሆነው ተመዘገቡ ፖለቲካዊና ድርጅታዊ ግንዛቤ ስላገኙ ድርጅታዊ ተልእኮ ቢሰጣቸው ተልእኮውን ያሳካሉ ተብሉ ስለታመነባቸው አስማማው የሊጉ አባል ከሆኑ ጋር ስለሺ ደግሞ በህዋስ ደረጃ አእንዲገናኛቸው ኮድ ሰጥቶት ተለያዩ ስለሺም በተሰጠው ኮድ መሰረት በህዋስ ደረጃ አብሮ የሚሰራቸውን የትግል አጋሮቹን ይሄይስ ወንድማገኘሁን ሸዋለፋ ገዛኸኝንና ሙሉጌታ ገብረማሪያምን በህቡዕ ተገናኛቸው ከእነርሱ ጋር ሆኖ ህዋሱን እንዴት ማጠናከር እንደሜቻል አባላት እንዴት በዲስፕሊን መታነፅ እንደ ሚገባቸው አዳዲስ አባላትን እንዴት በህቡዕ መመልመል እንዳለባቸው እነዚህንና እነዚህን የመሳሰሉትን ሁሉ ሲያጠናቅሩ ቆዩ ጓዶእኝሁቀማ ስኳዶቹ ስለሺ ከእነ ይሄይስ ጠንድማገኘሁ ከህዋሱ ር እየተገናነ ምነዘር ክማድረኘ ጎንለጎን የፀጥታ ኮሚቴ ጠይም የሴክዩሪቲ ኮሚቴ አባል ሆና ከህዋስ አባላት እውቀት ውጪ ከስካዶች ከመቺ ሀይሎች ጋር በህቡዕ ይገናኝ ጀመር የሊጉ የበላይ አካላት ማለትም የዞነ የዲፌንስ ኮሚቴ የላኩትን ተልፅኮ ከቡድነ ጋር ሆና በሚስጥር ሲያከናውን ነበር ይህ ሁሉ ሲሆን በህዋስ ደረጃ አብር በህቡዕ ከተደራጃቸውና ከሚያጠናቸው ጓዶቹ መካከል ሸዋለፋ ገዛኸኝና ሙሉጌታ ገብረማሪያም የሴክዩሪቲ ኮሚቴ አባል ስለመሆነ በጥርጣሬ ደረጃም ቢሆን የሚያውቅ ሰው ፈፅሞ አልነበረም በየካቲት ወር ዓም ስለሺ ለሁለተኛ ጊዜ ከአስማማው ጋር በህቡፅ ተገናኘ አስማማው ምስጢራዊ ኮድ ሰጥቶት ተለያዩ ስለሺም በምስጥራዊ ኮዱ መሰረት በኮድ የማገኘው ሰው ማን ይሆን። የደረሳችሁ ጥቆማ ከእውነት የራቀና የተዛባ መረጃ ነው ሲል በእርግጠኝነትና በትህትና አስረዳቸው ስኳዶቹ የአምባሳደሩን ገለፃ ባለመቀበል ከግቢው ውስጥ እስኪወጡ ድረስ ለማንም ሰው ስልክ እንዳይደውል ከቢሮው ውስጥ እንዳይዐወጣና ዘና ብሎ አርፎ እንዲቀመጥ አዘዙት ከትዕዛዛቸው ውጪ ማንኛውንም አይነት እንቅስቃሴ ቢያደርግ ከመግደል ወደ ጊላ እንደማይሉ በኃይለ ቃል አስጠነቀቁት አምባሳደሩም እንቅስቃሴ ቢያደርግ የሚገድለው አንድ ስኳድ አቆቀሙበትቶ ገዳዮቹ የራሳቸው ግቢ እስኪመስላቸው ድረስ ግቢውን በሙሉ ተቆጣጠሩት በግቢው ውስጥ የነበሩ ጽሕፈት ቤቶች መኖሪያ ቤቶች ምግብ ማብሰያዎች የእቃ ማስቀመጫ መጋዘኖች አንዲሁም የመኪና ማቆሚያና የመጸዳጃ ስፍራዎችና ጋራዥች የመሳሰሉት ሳይቀሩ አንድ በአንድ ፈተሹ ይህንን ሁሉ ፍተሻ አድርገው በመጨረሻ ያገኙት እንደ ጥቆማው ሳይሆን ከግምታቸው በጣም የወረደ ነበር በወቅቱ ያገኙት ንብረት ቢኖር በግምት ብር አምስት ሺህ ብር የሚያወጣ የወርቅ የብር ጌጣጌጦችና አንድ ኤም ዋን ጠመንጃ ብቻ ነበር ያገጂቸውን ጌጣጌጦችና አንዱን ጠመንጃ ብቻ ይዘው ከኤምባሲው ግቢ ያለምንም ችግር ፈጥነው ወጥተው ተሰወሩ ስለሺ በእኔ በዚህ መጽሐፍ ደራሲ ላይ በተቃጣው የግድያ ሙከራ በሽፋን ሰጪነት ከመሰማራቱ በተጨማሪ በዚህ የጣሊያን ኤምባሲ የዝርፊያ ተግባር ላይ ከግብረአበሮቹ ጋር በመሆን ተሳትፎ አድርጓል አንዲሁም የከፍተኛ ቀበሌ አብዮት ጥበቃ ሊቀመንበር በነበረው ጓድ ሰለሞን ይመስገን ላይ የግድያ እርምጃ እንዲወሰድበት ጥናት አድርጎ ለበላይ አካል ማስተላለፉን ቃሉን በሚሰጥበት ወቅት ሳይሸሽግ ራሱን ማኞ ናት ፍመ ስኳኣዶቹ አጋልጧል ከዚህ በተጨማሪ በተለምዶ አጠራር አሜሪካን ግቢ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በሚገኘው የኃብተጊዮርጊስ መታሰቢያ ድልድይ አጠገብ የሚገኝ አሮጌና የተበላሸ ማቀዝቀዣ ዓሪጅ የሚሰራና የሚሸጥ ግለሰብ ሱቅ ውስጥ ከብር ሁለት መቶ ፃምሳ ሺህ ብር በላይ በካዝናው ውስጥ የተቀመጠ ጥሬ ገንዘብ እንደነበረ ካወቁትና ለድርጅቱ እንዲዘርፍ ለበላይ አካል ጥቆማ ከሰጡት የስኳድ አባላት መካከል ስለሺ አንዱ ነበር ስለሺ ጥቆማውን በዚህ ብቻ አላቆመም ሰለሞን በቅፅል ስሙ ሞኒ የተባለ የሕዝብ ድርጅት ጉዳይ ጊዜያዊ ፅሕፈት ቤት ካድሬ የነበረ ግለሰብ እንዲገደል ጠቁሟል ግድያው እንዲሳካ ሰለሞን ሞኒን ከቤቱና ከመስሪያ ቤቱ የሚወጣበትንና የሚገባበትን ሰዓት አጥንቶ ለበላይ አካል ሪፖርት አስተላልፏል በተጨማሪ የደራሲው ሞክሼ የሆነ መስፍን በቀለ የተባለ ግለሰብ በስኳዶች ግድያ የተፈፀመበት እለት ስለሺ ኮልት ሽጉጥ ይዞ በሸፋን ሰጪነት መሰማራቱንና ግድያውም ያለ አንዳች ችግር መፈፀሙን ከሰጠው ቃል መገንዘብ ተችሏል ስለሺ ከላይ ከፍ ብሎ ስማቸው የተዘረዘሩት የድርጅቱ አባላት በተለያዩ ጊዜያት በጸጥታ አስከባሪዎች በቁጥጥር ስር ስለዋሉ ከፊሉም ራሳቸውን ከእስራትና ከግድያ ለማዳን በየፊናቸው ስለተበታተኑና አድራሻቸውን ስለሰወሩ ከድርጅቱ አባሎች ጋር ለመገናኘት ያደረገው ጥረት አልተሳካለትም እናም ወደ ፊት እንደ አንዳንድ የትግል አጋሮቹ በቁጥጥር ሥር እውላለሁ ብሉ ስጋት ተፈጠረበት ህቡፅ ገብቶ ቀኑን ለማሳለፍ ወደ ገጠሪቱ ኢትዮጵያ ለመኮብለል ወሰነ አካባቢውን ለቆ ከመኮብለሉ በፊት የድርጅቱን አመራሮች ለተወሰነ ጊዜ ከፈለገ በኋላ አገኛቸው ህቡዕ መግባቱንና ህቡዕ የሚገባበትን አካባቢ እንዲሁም ወደሚሄድበት ስፍራ ከድርጅቱ አባሎች ጋር በኮድ እንዲያገናኙት አመራሩን ጠየቀ የድርጅቱ አመራሮችም ህቡዕ እንዲገባ ይሁንታቸውን አልነፈጉትም ነገር ግን ያለ ህጋዊ መታወቂያ ከአንዱ ክፍለ ሀገር ወደ ሌላ ክፍለ ሀገር ከአንድ አካባቢ ወደ ሌሳ አካባቢ በመኪና መዘዋወር ለአደጋ እንደሚያጋልጥ አስጠነቀቁት በእግሩ ቢሄድ ግን በፀጥታ አስክባሪዎች እጅ ላይ የመውደቁ አጋጣሚ አነስተኛ ነው ሲሉ ምክር ቢጤ ለገሱት የሚሄድበትን ስፍራና የአካባቢውን ሰው የማያውቅ በመሆኑ ለችግር እንዳይጋለጥና በብቸኝነት ህይወቱን እንዳይገፋ የትግል አጋር እንዳያጣ የድርጅቱ ግንኙነትም እንዳይቋረጥ ከድርጅታቸው አባል ከህ ጋር እንዲገናኝ ኮድ ሰጥተውት ተሰናበቱት ስለሺም አመራሮቹ በሰጡት መመሪያ መሰረት ወደ ወሱ ኪንዎቹ ፃገር ደሴ ከተማ የሚያደርሰውን መንገድ ያዘ ከ ኪሉሎ ሜተር በላይ በእግሩ ለመጓዝ ወሰነ ከዕለታት ባንዱ ቀን ከአዲስ አበ ከተማ ልየ ስሙ ደበላ ሜዳ ከሚባል አካባቢ ማልዶ ተነሳ ወደ ወጡ ክዓለ ሀገር ደሴ ከተማ ለመድረስ ጉዞውን በእግሩ አንድ ብሎ ጀመረ በአንድ ወሩ ደሴ ከተማ ደረሰ ደሴ ከተማ እንደ ደረሰም ከአዲስ አበባ ከተማ ሊነሳ ሲል የድርጅቱ አመራሮች በሚስጢር በሰጡት ኮድ መነሳሻ ደሴ ከተማ ይኖር የነበረ የድርጅቱ አባል ከሆነ ግለሰብ ጋር በህቡዕ ተገናኘ በኮድ ያገኘው ግለሰብ ሌሉች ሁለት የድርጅቱን አባሎችን በድብቅ አስተዋወቀው ከስለሺ ጋር በድምሩ አራት ሆነው ከደሴ ከተማ አስር ኪሉ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኝ ዛጂ መሓመድ ሙሳ ከተባለ ገበሬ ቤት ደረሱ ለሁለት ቀን በጂ መሓመድ መኖሪያ ቤት ውስጥ ተዶብቀው ውለው አደሩ በሃጂው መኖሪያ ቤት ተቀምጠው እንዳሉ ከአሲምባ የተላከ ስሙ አብርዛም ዛጎስ የተባለ የአመራር አባል ጋር በህቡዕ ተገናኙ አብርሃም ለአራቱ የትግል ጓዶቹ በአሁነ ወቅት ወደ ትግራይ ክፍለ ሀገር መግባት ምንም ሳይሰሩ እጅን እንደመስጠት ይቆጠራል በመጀመሪያ ደረጃ እኛ የዓላማ ሰዎች ነን ስለሆነም ድርጅታችን የሚፈልግብንን አስተዋፅኦ ሳናደርግ በፀጥታ አስከባሪዎች ተይዘን እስር ቤት ገብተን መቀጥቀጥ ደካማነት ነው በመሆኑም ጊዜና ሁኔታዎችን እያጠናን በስልት ትግላችንን ማጠናከር ይገባናል ይህ ሳይሆን ቢቀር እኛም ድርጅታችንም ተያይዘን መጥፋት ነው ስለዚህ በተለያዩ አካባቢዎች እየተዘዋወርን ከአካባቢው ጋር እየተመሳሰልን እንደ አካባቢው ሁኔታ ራሳችንን ለውጠን ቀናችንን መግፋት ይጠበቅብናል ብአሁን ወቅት ትግራይ ክፍለ ሀገር በመንግሥትና መንግስትን በሚቃወሙ ኃይሎች መካከል ከፍተኛ የተኩስ ልውውጥ እየተካሄደ ይገኛል በሀገሩ ላይ ባለው የፀጥታ መደፍረስ የተነሳ ፀጥታ አስከባሪዎች ፀጉረልውጥ ናቸው ብለው የጠረጠሩዋቸውን ሰዎች በሙሉ ከፍርድ ቤት የመያዢያና የመበርበሪያ ትእዛዝ ሳያወጡ የመያዝና መኖሪያ ቤትን የመፈተሽ ሙሉ ስልጣን ተሰጥቷቸዋል ያለ ህጋዊ የቀበሌ መታወቂያ በስተቀር በመንገድ ላይ የሚዘዋወሩ ሰዎችን ሳይቀር የነዋሪነት ስኳዶቹ መታወቂያ የይለፍ ደብዳቤ አያሉ በጥያቄ ስለሚያጣድፉ እንኳን በማጭበርበር መልስ መስጠት ይትርና የምታውቁትን መልስ ለመመለስ እንኳን ከአና ላይ ይጠፋል በዚህ ሁኔታ አጋመ አውራጃ አሲምባ የጦር ካምፓችን ለመግባት ፈፅሞ የሚታሰብ አይደለም በመሆኑም ወሉ ክባለ ሀገር ወይም ሌላ አካባቢ ብትቆዩ ይሻላል የሚል ምክር ለግሷቸው ተለያቸው እነ ስለቢም በሀሳብ መግባባት ስላልቻሉ ተለያዩ ስለሺ የካቲት ቀን ዓም ወሎ ክፍለ ሃገር ውስጥ በምትገኝ ክራ ማሪያም የምትባል የገጠር ከተማ ድረስ በእግሩ ተጉዞ ደረሰ በድርቅ ምክንያት ከምስራቅ ወሎ ተሰዶ እንደመጣና መላ ቤተሰቦቹን ርዛብ እንደፈጃቸው እርሱም በረሀቡ ምክንያት ከፍተኛ ችግር ላይ እንደ ወደቀ አስመስሉ በመቅረብ በጥንቆላ የሚተዳደሩ ሼህ መሓመድ አብደላ በተባሉ ግለሰብ መኖሪያ ቤት ውስጥ እየኖረ በዓመት ሰላሳ ብር ደመወዝ እየተከፈለው በከብት እረኝነትና በአራሽነት ተቀጥሮ ለማገልገል ተስማማ በስምምነታቸው መሰረት ለተወሰኑ ጊዜያት በሼሁ መኖሪያ ቤት እያገለገለ ከቆየ በኋላ የድርጅቱን ትግል ዳግም ለመቀጠል በማሰብ የኢሕአፓ አንጃዎች ይኖራሉ ተብሉ ወደ ሚነገርበት ወንጪት በረፃ ወርዶ የትግል ጓዶችን ለመቀላቀል ወሰነ ስለሺ ወንጪት በረፃሣ እንደ ደረሰም የኢሕአፓ አባላት ጋር ተገናኘ ማንነቱንና ከየት እንደመጣ ጠየቁት በተለያዩ መንገዶች ካጠኑትና አባልነቱን ካረጋገጡ በኋላ አብረውት ለትግል እንደሚነሱ ስምምነት ላይ ደረሱ አንድ ኡዚ አውቶማቲክ ጠመንጃ ከአንድ ካርታና ከ መሰል ጥይቶች ጋር ተሰጠው ከሌሎች ስድስት የድርጅቱ አባል ከነበሩ ታጋዮች ጋር ተመድቦ ድርጅታዊ እንቅስቃሴ ጀምሮ ነበር ይሁን እንጂ ባካባቢው የነበረው ድርጅታዊ አሰራር ጨርሶ ከህብረተሰቡ ሁለንተናዊ ማንነት የራቀና ያፈነገጠ በመሆኑ የተሰማሩበት ትግል ከሕዝብ የተገለለ ተራ የሽፍትነት ስራ እንጂ ፈጽሞ ፖለቲካዊ ጠረን የሌለው መሆኑን ተገነዘቡ ስለሺና አራት የሚሆኑ የድርጅቱ አባላት ከቡድን ጓደኞቻቸው ጋር በአሰራር መስማማት አልቻሉም በአንጃዎቹና በእነርሱ መካከል መግባባት ጠፋ ውስጣዊ ቅራኔው እየሰፋ ደርዝ አጣ አለማየሁ ሳህሉ ከድር አቡበከር ተነቅቶበት በረሣ ውስጥ እንዳለ በአንጃዎች የተገደለ አብዱል ራዛቅና ስለሺ እሸቴ በረቀቀ ዘዴ ቅስቀሳ በማድረግ የአንጃዎች ተከታይ የነበሩ ከመቶ በላይ ገበሬዎችን ከእነ ጦር ን ስኳዶቹ መሳሪያቸው ይዘው ወደ ሸዋ ክፍለ ሃገር መንዝና ግሼ አውራጃ የሕዝብ ድርጅት ጉዳይ ጊዜያዊ ጽሕፈት ቤት በመሄድ አጃቸውን ሰመንግስ በሰላም ሰጡ አንጃዎቹ ከፍተኛ ጥርጣሬ ስላደረባቸው ተይ የነበረውን የጦር መሳሪያ በሙሉ ቀምተው ከራሱ ጋር አስራ ሁለት የሚሆን ሰዎ ለእስራት እንደተዳረጉ ሰነዱ ያስረዳል በመጨረሻም ስለሺ በአስራ አምስት ዓመት እስር እንዲተጣ ውሳነ ተላለፈበት በውሳኔውም መሰረት የእስር ጊዜውን ጨርሶ ከወህኒ ቤ። ዐ ነርፍፀሃ መመፇዳዎቻ « ዐ ይ ያ ረ መፇረይጀቸ ጦቻና ሪርኳታ ጎርሥመሥቻምና መፅሰ ጥሞይዖቻ ዕሩ ከሕዝብና ከመንግሥት በዘረፋ የተወሰዱት የጦር መሳሪያዎችና መሰል ጥይቶች እርስ በርሱ ሥጋን በኩበት ጠበሱ እንዲሉ ተመልሰው በዜጎች ግድያ በመንግስት ቋሚና ተንቀሳቃሽ ንብረት ዝርፊያና ውድመት ላይ ስለመዋላቸው በወቅቱ ድርጊቱን የተካፈሉ ስኳዶች ገዳይ ጓዶች ያረጋገጡት እውነታ ነው በፖሊስ ኮሌጁ ዝርፊያ ላይ የተሰማሩ የፖሊስ ሠራዊት ባልደረቦች ወታደራዊ ማዕረግና ሥም ከእነ አባቶቻቸው እነሆ ምሳ ጎሻ ጸ ኃይሐፏሥሴ ዖመሳረዖ ግምጃ ቤ ኃዛፊ ያሃጋሪ ኛ ወታደሮ ሦሯጨ ኔቷጃ ወታደረ መሳያ ለሮ ወደረ ፉ ደሠ ወታደሮ ጎዳጎ ወፇድሙ ወታደረ ታዕሀ ምፍ ዳና ቐ ወታደሮ ሀሐ ፈያ ጎደ መፖነለረ ዳፈገም ሪን ያ ርሃ በፉሐ የመሳሰሉ ሌሉች ግለሰቦች የድርጊቱ ተካፋያ ነበሩ ኢህአፓዎች የሰንዳፋ ፖሊስ ኮሌጅ የጦር መሳሪያ ዝርራያን ያለ ምንም ችግር ከተሳካላቸው በኋላ በሁለተኛነት ለመዝሪረናዓ ወውሳሄ ሆሳለፉጉ የቁጭራ ንግድ ባንክን ነበር የቁጭራ ንግድ ባንክ የሚገኘው በተለምዶ አጠራር መርት በአንዋር መስጊድና በራስ ቴአትር መካከል ሲሆን ዝርፊያውን ለማሳካት በሁለተ የስኳድ ቡድን የተዋቀረ ነበር ኛው የስኳድ ቡድን ሸፋን የሚሰጥና ከአደጋ የሚከላከል ሲሆን ኛው የስኳድ ቡድን ደግሞ ባንኩ ውስጥ ገብተው ባለ በሌለ ኃይላቸው ተጠቅመው የባንኩን ሰራተኞች አንበርክከውና ድንጋጤ ፈጥረው በካዝና ውስጥ የነበረውን ገንዘብ ዘርፎ መሰወር ነበር ኛው የስኳድ ቡድን በሀብታሙ ካሳዬ የሚመራ ሲሆን በቡድኑ ውስጥ ከተካተቱት መካከል መሀሪ ዮሐንስ ገብረንጉሥ አስፋው ሴይተ ነቅአጥበብ ይገኙበታል አውቶማቲክ የጦር መሳሪያ አንግበው በለበሱት ጋቢ ውስጥ አውቶማቲክ ጠብመንጃቸውን ሸናነው እንዳይታወቱ ፊታቸውን ክስታንኪላ ማስክ ያደረጉ ሲሆን ሲያሽከረክሩ የነበረውን መኪና የጅቡቲ በሆነ አረንጓዴ ቀለም ቀብተዋል ቶዮታ ፒክ አፕ መኪናቸውን ከባንኩ ትይዩ አቁመዋል ዝርፊያው በኛ ስኳድ ቡድን እስኪፈፀም ድረስ በተጠንቀቅና በንቃት ሆነው መጠበቃቸውን ጀምረዋል ኛው የስኳድ ቡድንም የጦር ሰራዊት ፊልድ ጃኬታቸውን ለብሰው የተለያዩ አውቶማቲክ ጠብመንጃቸውን ይዘው ሲያሽከረክሩ በመጡት የሾልስ ዋገን መኪና ላይ በፍጥነት ወርደው ወደ ባንኩ ውስጥ ገቡ የባንኩን ሰራተኞች በሙሉ አንበርክከው እጃቸውን ወደ ላይ እንዲያነሱ አድርገው ከጭንቅላታቸው አዘቅዝቀውና አይናቸውን አስጨፍነው የገንዘቡን ዘረፋ አካሂደው ከባንክ ቤቱ ወጥተው የሰሌዳ ቁ በሆነ ታክሲ መኪና ውስጥ ገንዘቡን አስቀምጠው ከስፍራው ተሰወሩ የዘረፉት ገንዘብ አንድ ሚሊዮን አምስት መቶ ሺህ ብር ሲሆን ገንዘቡን በአደራ ያስቀመጡት በገብረንጉሥ አስፋው መኖሪያ ቤት ውስጥ ነበር ስኳዶቹ ክፍል ሦስት ደርጎቹ የብርሃነ መሥቀል ረዳ የእስር ቤት ኑዛዜ በአፄ ኃይለሥላሴ የአገዛዝ ዘመን ከ ዓም ጀምሮ ሕዝባዊ አመጽ ከፍተኛ ተቀባይነት ያገኝበት ወቅት ነበር የአፄ ኃይለሥላሴ የአገዛዝ ዘመን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እንዲያከትም በግንባር ቀደምትነት ከሚታገሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ውስጥ ተማሪዎች ከፍተኛውን ድርሻ ይይዛሉ ነሐሴ ቀን ዓም ነበር ገዛኸኝ እንዳለ ኃይለኢየሱስ ወሰንበት ኢያሱ ዓለማየሁ አማኑኤል ገብረእየሱስ አብዲሳ አያና ብንያም አዳነ እንዲሁም ብርሃነመስቀል ረዳ በመሆን በጎዳም ጠቶላይ ግዛት ባህርዳር ከተማ የነበረውን አውሮፕላን ጠልፈው ወደ ሱዳን ሀገር ፄዶ እንዲያርፍ አስገድደዋል በጊዜው የአውርፕላነ ጠሰፋ የሐዝባዊ አመዕ አንዱ አካል ነው ተብሎለታል አውሮፕላኑን የጠለፉት ተማሪዎች ከነሐሴ ቀን ዓም ጀምሮ እስክ የካቲት ወር ዓም ድረስ ካርቱም ከተማ በሚገኘው ፖሊስ ጣቢያ ውስጥ በእስር ሰመቱየት ተገደዋል የኢትዮጵያ መንግሥት አውሮፕላኑን የጠለፉት ጓዶች በሙሉ ተላል ፈው እንዲሰጡት በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በኩል ጥያቄ ያቀረበ ቢሆንም የሱዳን መንግሥት ግን የአውሮፕላን ጠላፊዎችን አሳልፎ ሰኢትዮጵያ መንግሥት ሳይሰጣቸው ቀርቷል ጠላፊዎቹ ወደ ቻይና ሀገር ወይም ወደ ምሥራቅ ጀርመን ሄደው በስደተኝነት ለመኖር ፍላጎት የነበራቸው ቢሆንም ወደ ፈለጉበት ሀገር ለመሄድ የሚያስችል ከፓስፖርት ጀምሮ ማስረጃ የሌላቸው በመሆኑ በተፅእኖ ወደ አልጀሪያ ሀገር ለመሄድ ተገደዋል በወቅቱ የተማሪዎች መሪዎች ተራማጆችና አብዮተኞች ናቸው ተብለው ስማቸው ገነው ከሚታወቁ ፖለቲከኞች መካከል እነ ኃይሌ ፊዳ እነ ደሳለኝ ራህመቶ እነ ነገደ ጎበዜ የመሳሰሉት ነበሩ የአውሮፕላን ጠላፊዎቹም የተማሪዎች መሪዎች ናቸው የተባሉትን እነ ኃይሌ ፊዳን በደብዳቤ ከአልጀሪያ ለመገናኘት ችለዋል በደብዳቤው ግንኙነት መሰረት አቶ ኃይሌ ፊዳ ወደ አልጀሪያ በመሄድ እነ ብርፃነመስቀል ረዳን ሰዎች ጋር ለመገናኘት በቅቷል ቦታ መርጠው ጊዜ ወስደው ኃይሌ ፊዳ እና አውሮፕላን ጠሳፊዎቹ ስለኢትዮጵያ ተጨባጭ ሁኔታ የአፄ ኃይለስላሴ የአገዛዝ መንግስት እንዴት እንደሚወገድ በስፋት ሲወያዩ ቆይተዋል ይሁን እንጂ የአውሮፕላን ጠላፊዎቹ በብሄሮች ጉዳይ ላይ ባላቸው አቋም ሳቢያ ከኃይሌ ፊዳ ጋር መግባባት ተስኗቸዋል በዚሁ ሳቢያ የፖለቲካ ግንኙነታቸው ልዩነት በመፈጠሩ ሳይስማሙ ሊለያዩ ግድ ሆኗል እነ ብርሃነመስቀል ረዳ በአልጄሪያ ቆይታቸው የኢትዮጵያ ተማሪዎች በሚል ስም ማህበር አቋቁመው ነበር። የራሳቸውን እድል በራሳቸው የመወሰን መብት እስከመገንጠል በፖለቲካ ድርጅቱ ፕሮግራም ላይ አውጥቶ እየደገፈ ያለ ፖለቲካ ድርጅት ነፃ መንግሥት ትሁን የሚል አቋም የለንም ማለት አይናችሁን ጨፍኑ እኔ ላሞኛችሁ ነው ፍፍኳዎ ፍ የፇዶ ቀይ ጀዲ ወዶኛጃ ስኳዶቹ የሚሆነው ከኢትዮጵያ ህዝብ ውክልና ሳያገኙ ከኢትዮጵያ ህዝብ ውክልና እንዳገኙ አድርገው በሀገር ደረጃ መነጋገራቸው በራሱ የፖለቲካ ቅጥፈት ነበር እነ ብርሃነመስቀል ረዳ ከሀገራቸው ወጥተው በባዕድ ሀገር በስደት በሚኖሩበት ወቅት በእነሱ መሪነት የፖለቲካ ድርጅት ሊመሰርቱ ይቅርና ከእነ ኃይሌ ፊዳ እና ከእነ ደሳለኝ ራህመቶ የተለየ የፖለቲካ ድርጅት የለም ወደፊትም የሚኖር አይመስላቸውም ነበር በ ዓም እና በ ዓም እነ ደሳለኝ ራህመቶ እና መለስ አያሌው የመሳሰሉት ጓዶች የሚመሩት የኡዙዋ ልሳን ቻሌንጅ ርከዩበለ በተባለው መጽሄፄት የኢትዮጵያ ተራማጆችን የሚያቅፍ የፖለቲካ ድርጅት አንደሚያስፈልግ ይገልፁ ስለነበረ አንድ አይነት አብዮታዊ ድርጅት ይኖራቸዋል ከሌላቸው ደግሞ እነ ብርሃነመስቀል ከሀገር አንደወጡ በአጭር ጊዜ ውስጥ ሊያቋቁሙ ይችላሉ ስለሆነም ሀገር ቤት ካሉ ተራማጆች ጋር የሚገናኙ አንድ ወይም ሁለት ጓዶች ተትቶላቸው የቀረው ታጋይ ወታደራዊ ትምህርት እንከታተላለን የሚል ግምት ነበራቸው እንኳንስ ድርጅት ሊኖራቸው ይቅርና ሰፊ የፕሮፓጋንዳና ቅስቀሳ ፅሁፍ ወደ ሀገር ቤት ለመላክ የሚችሉበት መንገድ አልቀየሱም ነበር አስተላላፊ ወኪሎች ለማስቀመጥ ዘዴ ያለመፍጠራቸውን እነ ብርፃነ ተገነዘቡ የኤርትራ የፖለቲካ ድርጅቶች በሱማሊያ በሱዳን በግብፅና በደቡብ የመን የነበራቸውን ተደማጭነት ጎልቶ የወጣ ሲሆን እነ ደሳለኝ ራህመቶ ግን የፕሮፓጋንዳና ቅስቀሳ ፅሁፎችን ወደ ሀገር ውስጥ በሰፊው ለማግባት ያቀዱት እቅድ እንደሌለ ሲያውቁ ከፍተኛ ሀዘን ውስጥ ወድቀው ነበር ትግላቸውን ከዜሮ ጀምረው ለድል መብቃት እንደሜቻል መግባባት ላይ ደረሱ አንድነት ኃይል ነው በማለት ለጋራ ዓላማ ተነሱ አነርሱ ይመሩት የነበረው ድርጅት የኢትዮጵያ ተማሪዎች ማህበር አና ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ፌዴሬሽን በተባለው ድርጅት ውስጥ እንዲጠቃለሉ የተደረገ ሲሆን በህቡዕ በተደረገው የድርጅት ጥምረት ኢህአድ በግንባር መልክ ማደራጀት እንዲቀር ተደርጓል ከሚያዝያ ወር ዓም በኋላ ኢሕአፓ ተብሎ የታወጀውን ፓርቲ በመስራች ጉባኤ ለማቋቋም መቻሉን ብርሃነመስቀል ከሰጠው ቃል ላይ መገንዘብ ተችሏል ይሁን እንጂ የኢሕአፓን ስም በፓርቲ ደረጃ መታወጁና የተመሰረተበት ዓላማና ሁኔታ በመጠኑም ቢሆን ውስብስብ አድርጎት ሰኳዶቹ ነበር ምክንያቱም ስብሰባው ሲጠራ «ፓርቲ ለመመስረተ በሚል ግልፅ ዓላማ አልነበረም ጥሪው ግልዕነት የጎደለው ሲሆን ጥሪው አንደ አይነት ማርክሳዊ ሌኒናዊ ድርጅት ለመናጠር የሚል ነበር በጊዜው የታወቁ የተማሪዎች መሪ ባለመኖሩ በኢትዮጵያ ሀጥታ ኃይሉች ጥርጣሬ አይኖርበትም ተብሉ የተገመተው ዶር ተስፋዬ ደበሳይ ብቻ ነበር አገር ውስጥ የነበሩ ማርክሳዊ ሌኒናዊ ክበቦችን አንዲገናኝና ለጉባኤው ጠኪል እንዲልኩ የተላከው ዶር ተስፋዬ ደበሳይ ብፓ ነበር ሀገር ውስጥ ባሉ ጓዶች በተለይ በእነ ዋለልኝ መኮንን አና የመስዓን ሀብቱ ወንድም በሆነው በኃይሉ ሀብቱ አማካይነት የተረቀቀ ዕሁዓ የነበረ ሲሆን በእነ ዋለልኝ የረቀቀውን ጽሁናዓ ይዞ ዶር ተስፋዬ ደበሳይ ተመልሶ ነበር ኛዖ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ተራማጅ ጓዶች ከኛ በላይ ተማሪዎችን የያዘ በመሆኑ ኛ» ከኢትዮጵያ ወኪል ጓዶች ለመላክ ህጋዊ ሁኔታና ወቅቱ ባይፈቅድላቸውም አልጀሪያ ያለው ሰርክል የእነርሱ ወኪል ሊሆን እንደሚችል ኛ የሚቋቋመው አብዮታዊ ድርጅት ለሥራ ቅልጥፍና በሚያመች መልክ አመራር እንዲመረጥ እንጂ በተለያዩ አገሮች የሚገኙ ቡድኖችን እንዲወክሉ በሚል ዓላማ አንዳይመረጡ መጠየቃቸውን የእነ ዋለልኝ ፅሁፍ የሚገልፅ ነበር ከእነ ዋለልኝ ፅሁፍ በመነሳት ዶር ተስፋዬ ደበሳይ ሪፖርት ማድረጉም ታውቋቂል ስብሰባው የተደረገው በአውሮፓ ምዕራብ በርሊን ውስጥ ሲሆን ዘመኑ እንደ ኢትዮጵያ አቆጣጠር በ ዓም ነበር የሀገር ቤቱ ጓዶች እነዋለልኝ ያስጠነቀቁት በወቅቱ በአውሮፓ እና በአሜሪካ በሚገኙ የተማሪዎች ማህበራት ታዋቂ የነበሩ የተማሪ መሪዎች መካከል ኃይሌ ፊዳ ነገደ ጎበዜ አለምሰገድ ሀብቱ ሀጎስ ገእየሱስ የመሳሰሉት ቆራጥ አብዮታውያን አይደሉም በጉባኤው ውስጥ እነርሱ ከተቀላቀሉ የራሳቸውን አባሎች እንደገና ለመምረጥ እንደሚያሳስባቸው እነ ዋለልኝ ገልጸው ነበር በወቅቱ እነ ኃይሌ ፊዳ የተማሪዎች መሪ ቢሆኑም አብዮታዊ ድርጅቱን በቅርቡ ማቋቋም አይቻልም የሚል ሀሳብ እነ ኃይሌ ፊዳ ሲያንፀባርቁ ስለነበረ በርሊን በተደረገው ስብሰባ ላይ አልተጠሩም ነበር በስብሰባው ላይ እንዲገኙ አልተፈለገም ነበር ይሁን እንጂ በርሊን ላይ በነበረው ስብሰባ ጉባኤተኞች የተማሪ መሪዎች በፓርቲ ውስጥ መግባት አለባቸው የሚል አቋም ይዘው ነበር ስኳዶገ አቂማቸውጡን በምክንያትነት ሲገልፁሦ ከተሰብሳቢ ጓዶች የተሻለ ፖለቲካዊ ግንዛቤ ያላቸው እነ ኃይሌ ፊዳ ስለሆነ በአሁነ ጉባኤ ላይ ተሳትፎ ባያደርጉም «አብዮታዊ ድርጅት የሚያቋቁመሥ ከሆነ ግን ለመዋሃድ ቅድመ ሁኔታ መቀመጥ እንዳለበት ክርክር ተነስቶ ነበር በመሆኑም ብርሃነመስቀል በነበረው አቋም የአገር ቤት ጓዶች አስተያየታቸው እንዲያሻሽሉ በማለት መከራከሩ ተገልጺል ጉባኤተኞች እነ ኃይሌ ፊዳን መጠየቅ ያስፈልጋል ቢሉም በከፍተኛ ጥርጣራ መመልከትና ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲደረግ ብርፃነመስቀል ለጉባኤተኛው አስጠንትቀ ነበር በጉባኤው ላይ ሲሳተፉ ከነበሩት መካከል ዶር መኮንን ጆቴ አንዱ ስለነበረ የሀገር ቤቶቹን ጓዶች አስተያየትና በጉባኤው ውስጥ ሲንሸራሸር የቆየውን መንፈስ ለእነ ኃይሌ ፊዳ አጋኖ ሳይነግራቸው አልቀረም በዚሁ ሳቢያ በመኤሶን እና በኢሕአፓ መካከል ለተፈጠረው ከፍተኛ መጠራጠር እና ጥላቻ አስተዋፅኦ እንዳደረገ ብርፃነመስቀተል የበኩሉን አስተያየት ቃሉን በሚሰጥበት ወቅት ተናግሮአል በአለቱ የፖለቲካ አቋሞች የተወሰዱ ሲሆን ከአቋሞቹ ጥቂቶቹን ለመግለዕ ያህል በኤርትራ ጉዳይ ላይ ሰፊ ትን ተና ከተደረገ በኋላ አቋም ተወስዶ እንደነበረ እንደሚከተለው ገልፆታል ኛ በኤርትራ ጠቅላይ ግዛት ውስጥ ማርክሳዊ ሌኒናዊ ፓርቲ መቋቋም አንዳለበት ግንባሮቹ በማርክሲዝም ሌኒኒዝም መምራት እንደሚኖርባቸው የኤርትራን የሕዝብ ትግል ከኢትዮጵያ ሕዝብ የመደብና የብሄረሰብ ትግል ጋር አቀናጅቶ ትግል መደረግ እንዳለበት እንዲሁም የኤርትራ ግንባሮች እርስ በእርስ የሚያካሄዱት ግጭት ሊቆም እንደሚገባ ይህ ካልሆነ ግን በኢትዮጵያ መንግሥት የኤርትራ ግንባሮቹ እንደሚደመሰሱና ትግሉ ሊዳፈን እንደሚችል ኛ በኤርትራ ጠቅላይ ግዛት ማርክሳዊ ሌኒናዊ ፓርቲ እስከሌለ ድረስ የግምባሮቹ ቅራኔ መሰረት የሆነው የብሄረሰቦች ቅራኔና የንዑስ ከበርቴ መሪ ቡድኖች ቅራኔውን በመጠቀም በሚያደርጉት የስልጣን ሽኩቻ በአብዮታዊ ዓላማ ሊፈታ እንደማይችል ኛ በኤርትራ ጠቅላይ ግዛት የብሄረሰቦች ጭቆና በመኖሩ የትግሉ ነባራዊ ይዘት የባህል ጭቆና መቃወምና ዴሞክራሲያዊ የራስን ማስተዳደር ፍላጎት ሲሆን የኤርትራ ሕዝቦች ጥያቄ የቅኝ ግዛት ጥያቄ እንዳልሆነ የኤርትራ ሕዝቦች ትግልም ቢሆን በመገንጠል ምርጫ ላይ ብቻ ይቆማል ማለት እንደማይቻል ኛ በዚያን ወቅት የኢትዮጵያ ተራማጆች ከኤርትራ ግንባሮች ጋር መተባበር ቢገባቸውም ኤርትራ ነፃ መንግሥት ብትሆን ይሻላል ወይስ ስኣኣዶቹ ባትሆን ይሻላል። በመባላቸው ኛ የኤርትራን ሕዝቦች የመገንጠል መብት ከመደገና አልፋችሁ ኤርትራ ነፃ መንግስት ብትሆን ይሻላል እንዲሉ እና ለፒ ኤልኤፍ ድጋዛ እንዲያደርጉላቸው በመጠየቃቸው ነበር ከላይ ከፍ ብሎ በተጠቀሱት ምክንያቶች እነ ብርሃነመስቀል ካሰቡትና ከፈለጉት ጊዜ በላይ ኤርትራ ውስጥ ሊቆዩ ተገደዋል ወታደራዊ ትምህርት የወሰዱ ጓዶች ደቡብ የመን በሚገቡበት ወቅት የፒኤልኤፍ አባል ናቸው ተብለው ሲሆን ብርፃነመስቀል ግን ደቡብ የመን የገባው በኢህአድ የአመራር አባል ስም ነበር ከዚዩ ከተባለ የደቡብ የመን ፓርቲ ጋር ግልፅ ግንኙነት ሲያደርግ የነበረው ብርሃነመስቀል ብቻ ነበር ብርሃነመስቀል ወደ ኤደን በሚመላለስበት ወቅትም ቢሆን በኢህአድ የአመራር አባል ስም ሲንቀሳቀስ ነበር የቆየው ታጣቂዎች የካቲት ቀን ዓም በፒኤልኤፍ ፈቃድና ሸፒነት እና ብርፃነመስቀል ወደ ትግራይ ክፍለ ሀገር ሊሻገሩ የቻሉ ሲሆን የካቲት ቀን ዓም አሲምባ መግባት ችለዋል እነ ብርሃነመስቀል አሲምባ አካባቢውን ጠንቅቀው ስለማያውቁ ጴጥሮስ የተባለ ጓዳቸው አካባቢውን ለ ወራት ያጠና ስለነበረ ድንበር ድረስ ፄዶ እነ ብርፃነመስቀልን ተቀብሏቸዋል አሲምባ የገባው ቡድን የጦር መሳሪያ የታጠቀና የሰለጠነ በመሆኑ ስድስት ሁኔታዎችን ለማሟላት አላማ አድርጎ ተነሳ የቦታውን ሁኔታ ጠንቅቆ ማወቅ ጓዶቹን ከአየር ሁኔታው ከመልከአ ምድሩ እንዲሁም ከህዝቡ ጋር ማላመድ ሕዝቡ ውስጥ ሰርጎ በመግባት የፖለቲካ ውይይቶች ማካሄድ በህዝብ ዘንድ ተቀባይነትና ተደማጭነት አላቸው የሚባሉ የአካባቢ ነዋሪዎችን ፖለቲ ካውን በማስረፅ በአባልነት መያዝ የስንቅ ማግኛ መረብ መዘርጋት በህቡፅ መንቀሳቀስና ለድል መብቃት ነበር እንደ ዓላማ የያዙት ዓላማ ብለው ከያዙት የተረፈውን በወታደራዊ ድርጅት በኩል ፓርቲው ቀደም ብሉ በስሜት ምንም ዓይነት ወታደራዊ እርምጃ አንዳይወሰድ ወስነው ስለነበረ የፓርቲውን ትእዛዝ ይጠባበቁ ጀመር በዚህ ሰኳዶቹ ሁኔታ እንዳሉ ፓርቲያቸው ባለመታወጁ እና ከእነ ብርሃነመስቀል ሀር ግንኙነት ባለመፍጠሩ አንዳንድ ተስፋ የቆረጡ ጓዶች ድርት ባይኖር ነው የሚል አቋም መያዝ ጀመሩ አቋም የያዙ ጓዶች ከቡድነ አየተለየ በለሊተ እየጠፉ እጃቸውን ለደርግ መንግሥት ይሰጡ ጀመር ለደርሃ መንግሥተ እጃቸውን ከሰጡ ጓዶች መካከል ኛ ተስፋዬ መኮንን ኛ ኃይለየሱስ ወልደሰንበት ኛ ዘርካርያስ መሀመድ ኛ ዳዊት አስፋ ኃይሉ ወልደጊዮርጊስ ኛ ጋሻው ኛ አበበ በየነና ኛ አያሌው ከበደ ናቸው እነ ተስፋዬ መኮንን ጓዶች በጠፉ ማግስት ብርሃነ ካሳም አንደ ሌሉ ጓዶች ጠፍቶ ሲሄድ ጊዜው ጨለማ ስለነበረ ገደል ውስጥ ገብቶ ሞቷል ስምንቱ ጓዶች ሲጠፉ ብርሃኑ ካሳ በሞተበት ወቅት ብርሃነመስቀል በስፍራው አልነበረም ፀጋዬ ገብረመድህንና ዶተስፋዬ ደበሳይን ሊቀበላቸው ወደ አሲምባ ሊወስዳቸው አዲግራት እንዳለ ነበር ወሬውን እንኳን የሰማው ከዚያ በኋላ አካባቢው ላይ መቆየት አደጋ ሊጋብዝብን ይችላል ብለው ወደ አደዋ አውራጃ ደብረዳሞ ብዘትና አምባስነይተ ወረዳዎች ይዘዋወሩ ነበር በፓርቲው መለስተኛ ጉባኤ ለመካፈል ሰኔ ቀን ዓም ብርሀነመስቀል እስክንድር ደምሴና ዶር ተስፋዬ ደበሳይ ወደ አዲስ አበባ ጉዞ ጀመሩ እስከ መቀሌ በእግራቸው የተጓዙ ሲሆን ከዚያን በላ በአውቶቡስ ተጉዘው በ ዓም አዲስ አበባ ደረሱ በታጠቀው የኢሕአፓ ቡድን ውስጥ ስለተፈጠረው ሁኔታ ስለተካሄዱት ድርጊቶች በተባራሪ ወሬዎች የፓርቲው ክሊኮች ከሚያቀርቡት ሪፖርት በስተቀር የሚታወቅ አስተማማኝ የሆነ ማስረጃ ፈፅሞ አላገኙም ነበር የሲሕስደ ማዕከሳዊ ኮሚቴ ስብበባ ዓም አነ ብርሃነመስቀል ከትግራይ ክፍለ ሀገር ወደ አዲስ አበባ ከገቡ በኋላ በዮሴፍ አዳነ መኖሪያ ቤት ውስጥ ለሁለት ሳምንት ተቀምጠው የማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ በህቡዕ ሲያደርጉ ቆይተዋል የስብሰባው ዋና ዓላማ ለመለስተኛ ጉባኤው ዝግጅት የማድረግ ነበር ተስፋዬ መኮንን አያሌው ከበደ አበበ በየነ ጋሻው መንግሥቱ ዘካሪያስ መሀመድ ዳዊት አሰፋ ወልደጊዮርጊስ እና ኃይለየሱስ ወልደ ሰንበት ከአሲምባ ጠፍተው እጃቸውን ለደርግ መንግሥት ከመስጠታቸው በፊት ከብርፃነመስቀል ረዳ ጋር ታጋዮች በፖለቲካዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከፍተኛ ተቃርኖ ነበራቸው በተፈጠረው አለመግባባትና ብርሃነ መስቀል ባስተላለፈው ውሳኔ ላይም ቢሆን ማዕከላዊ ኮሚቴው የተለየ አቋም ይዞ ነበር ስኳዶቹ ብርሃነመስቀል ረዳ የኢህአድ ፀሀፊ እንደመሆኑ መጠን የድርጅቱን ጉባኤ ሊመራ የሚገባው ብርፃነመስቀል ነበር ይሁን እንጂ እነ ተስፋዬ መኮንን ከብርሃነመስቀል ጋር በነበራቸው ያለመግባባትና ፖለቲካዊ ልዩነት ሳቢያ ጉባኤተኛውን በማሳመዕፅ የድርጅቱን ጉባኤ ብርሃነመስቀል እንዳይመራ አድርገውታል በወቅቱ የድርጅቴ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ያራመዱት አቋም ብርፃነመስቀል ክፉኛ አሳዝኖት ነበር በድርጅቱ ውስጥ በብርሃነመስቀተል ላይ የተዶለተ ፖለቲካ ሴራ እንዳለ አድርጎ እንዲያስብ ሁኔታዎች የገፋፉት ስለመሆነ አንደሚከተለው ገልጾታል ኛ የስብሰባው ዋና ተግባር ለመለስተኛ ጉባኤ ሲሆን ሰፊ ጊዜ የወሰደው ግን ከታጠቀው ቡድን ጠፍተው ወደ ደርግ መንግሥት ሄደው እጃቸውን ሊሰጡ የቻሉበት ምክንያት ምን ነበር። መንግሥት ሊያጣራ ሲገባ ቀድሞ መንግሥት የኃይል እርምጃ መውሰዱ አግባብነት አልነበረውም አርምጃ ከመውሰዱ በፊት መንግሥት በህግ ደረጃ አውቅና ሰጥቶ የብፄረሰቦች ድርጅቶችም የትጥቅ ትግላቸውን አቁመው የየብሄረሰቦቻቸው ፍላጎት እስከምን ድረስ መሆኑን እንዲያረጋግጡ ሰፊ የሕዝብ ድጋፍ ያላቸው ከሆኑም በሰላማዊና በዴሞክራሲያዊ መንገድ ሕዝበ ውሳኔ እንዲያደርጉ ህጋዊ ህልውና አንዲፈቀድላቸው ከመነሻው የፖለቲካ ድርጅቶች መጠየቅ ነበረባቸው የደርግ መንግሥት የቅራኔ አፈታት ባለመቻሉ ከጎኑ ሊያሰልፋቸው ሲችል በባላንጣነት አይቶ እርምጃ በመውሰዱ ጠላቶቹን ሊያበረክት ችሏል የሚል እምነት እንዳለው ብርሃነመስቀል ከሰጠው ቃል መገንዘብ ይቻላል በከክርማት ገቅናቄ ስባሳት ሳደ ደርገ ሲወስድ የሚገባው ከርምጻ ጠብርፃነመስቀፅ ስገደበትን ከሰሜን ሸዋ ከመንዝና ግሼ አውራጃ ተይዘው የመጡት የአርማት ንቅናቄ አባላት ላይ የደርግ መንግሥት የወሰደው እርምጃ ሌሎችን የፖለቲካ ድርጅቶችን ለማስወገድ የተጠቀመበትን መንገድ መከተሉ የሚያሳዝን ነው ደርግ ከመጀመሪያው የፖለቲካ ድርጅት አባላት ላይ የወሰደው እርምጃ በተሳሳተ መንገድ ነው የአርማት ንቅናቄ አባላት ደርግ ካስወገዳቸው የፖለቲካ ድርጅት አባላት ይለያሉ የንቅናቄ አባላት ከእነ ጦር መሳሪያችን እጃችንን ስኳኣዶቹ በሰላማዊ መንገድ የሰጠን ነን ደርግ አኛን ከጦር መሳሪያችን ጋር በሰላማዊ መንገድ አጃትንን በመስጠታችን እንደ ውለታ ሊይዝልን ይገባል ከእናት ድርጅታችን የተለየነው ግድያን ተቃውመን ነው ግድያን የተቃወመ ቡድን ከገዳይ ቡድን አኩል መታየት የለብንም የሚል ሀሳብ ብርሃነመስቀል ከሰነዘረ በኋላ አጠያያቁ የሆነ ፖለቲካዊ መፍትፄዎች ያላቸውን እንደሚከተለው በአጭሩ ተናግራሯል ብርሃነመስቀል በኢህአፓ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ውስጥ የተለያየ አቋም ያንፀባረቀ ሲሆን የኢህአፓ ታጣቲው ቡድን ከደርግ መንግሥት ጋር አብሮ ለመስራት ቀደም ሲል መንግሥትን ጠይቆ እንደነበረ አውስቷል ጥያቄው ለፕሬዚዳንት መንግሥቱ ኃይለማርያም በደብዳቤ መላኩን አስምሮበታል ዛሬ ስለተያዝኩ የምናገረው አይደለም ብላል የመንግሥት ታጣቂዎች ከአነ ትጥቃችን በደረሱብን ወቅት የአፀፋ ተኩስ ሳንተኩስ እጅ መስጠታችን ሰለማዊነታችንን የሚያሳይ ነው የተኩስ ልውውጥ ብናደርግ ኖሮ በመንግስት ታጣቂዎች ላይ መጠነኛ ጉዳት ካደረስን በኋላ ነበር በመጨረሻ የምንያዘው ግን አላደረግንም ያላደረግነው ለሰላም ከነበረን ፍላጎት ነው የደርግ መንግሥት የእርማት ንቅናቄ አባላትን ጉዳይ መመልከት ያለበት ከጠባቡ ህግ አንጻር ብቻ ሳይሆን እንደ መንግሥት በሆደ ሰፊነት አይቶ ከፖለቲካ አንጻር ሊታይ አንደሚገባ ተማዕናል የደርግ መንግስት አብዮቱን በድል አድራጊነት ስለተወጣው በተሳሳተ መንገድ ዜጎች ላይ አብዮታዊ እርምጃ ከመውሰድ ሊቆጠብ ይገባል እንደ ወላጅ አባትና እንደ ታላቅነት በይቅርታ ልንታይ ይገባል ሲል ለምኗል ስህተታቸው በሙሉ ከወዛደራዊ ሰብአዊነት መንፈስ ታይቶ ፍትሃዊ ውሳኔ አንዲሰጣቸው አበክሮ አሳስቧል የደርግ መንግሥት ለንቅናቄ አባላት ይቅርታ ቢያደርግ በተቃዋሚ ፖለቲካ ድርጅቶች መካከል የነበረውን መገዳደል በመንግሥትነት ደረጃ እንዳቆመ ተደርጎ ይወሰድለታል የፖለቲካ ልዩነትን ለማጥበብም ይረዳል መንግሥት አብዮቱን አያራመደ ያለበት መንገድ ደሞክራሲያዊነት አለው ሊያስብል ያስችላል ባጠቃላይ የመፍትሄ ሀሳቤ በምህረት ልንታይ ይገባል ሲል አስተያየቱን ሰጥቷል የቋሚ ኮሚቴ የህዝብ ደህንነት ጉዳይ ኃላፊዎች ግን አስተያየቱን አልተቀበሉትም ከሠ ስኳዶቹ ኮ ተካ ቱሱ በከርማት ገቅናቂ ስባሳት ሳፎ የሰጡት ውሳኔ የደርጉ ቋሚ ኮሚቴ የሕዝብ ደህንነት ጉዳይ ኃላፊ የነበሩት ኮል ተካ ቱሉ የሰጡት ውሳኔ እንደሚከተለው ነበር ከፀረ አብዮት ድርጅት ወጥቻለሁ ቢልም በእርምት መልክ ተገንጥሉ ያቋቋመው ድርጅት በምንም መንገድ ከኢህአፓ ልዩነት የሌለው ከፍተኛ የሆነ የፀረ አብዮት ቡድን ነው ምክንያቱም በዚህ ቡድን ውስጥ ሆኖ በገጠር ገበሬው በሚያውቀው ሁኔታ ከመንግሥት ጋር ቅራኒ እንዲኖረው ያወናበደ ነው ቀደም ሲልም ይህንን ድርጅት ከመሰረቱት ግለሰቦች አንዱ እንደመሆነ መጠን ምሁሩ ወጣቱ ወዛደሩ እንዲሳሳቱና በመንግሥቱ ላይ እንዲያምጹ ከማድረጉም ሌላ በዚሁ ምክንያት ያለአግባብ የንፁሀን ህይወት እንዲያልና ያደረገ በከፍተኛ ደረጃ የስልጣን ጥማት ያለበት ቅብዝብዝ የሆነ የለየለት ጸረ አብዮተኛ ስለሆነ ይኸው ተግባሩ ለሰፊው ሕዝብ ታውቆ አብዮታዊ እርምጃ ይወሰድበት የሚል ነው በዚህ ውሳኒ መሰረት ያ ባለራዕይ ወጣት። ብሎ ፀሀፊው ኮል ተስፋዬ ወልደስላሴን አስር ቤት አብረው በነበሩበት ጊዜ ጠይቋቸው ነበር ኮሎኔሉ «እንደ ትራፊክ ከበላይ አካል የሚተላለፈውን ውሳኔ ትእዛዝና መመሪያ ከማስተላለፍ እንዲሁም ከታች የሚቀርቡትን ጥያቄዎች ወደ በላይ አካል ከመግለፅ ያለፈ ምንም ነገር እንደማያውቁ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ኛ ወንጀል ችሎት በመከላከያ ምስክርነት በቀረቡበት ጊዜ የተናገሩትን ቃል ከመዘንጋት ይመስላል በሞት ከተቀጡት የእርማት ንቅናቄ አባላት ድርጊትዋ አነስተኛ ሆኖ በመገኘቱ በእስር ተቀጣች እንጂ ወሮ ታደለች ኃይለሚካኤል ወይም ሌሎች ሰዎች ነፍሰ ጡር ስለሆነች ነው በደርግ አብዮታዊ እርምጃ ያልተወሰደባት እያሉ የሚናገሩት በሙሉ በፍፁም ሀሰት ነው ወሮ ታደለች ግምትዋን ልታወራ ትችላለች ሌሎች ሰዎች ሰኳዶቹ ግን ወሬያቸው የጣፈጠላቸውና የፖለቲካ ትንታኔ ያውቃሉ እንዲባሉ የተናገሩት ከንቱ ዲስኩር ነው ሲሉ በማጣጣል ለፀሀፊው ገልፀውለታል የደርግ መንግሥት ለመጨረሻ ጌዜ በገፍ የፖለቲካ እስረኞችን የለቀቀው ግንቦት ቀን ዓም ነበር ደርግ በወቅቱ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን እስረኞች የለቀቀው በአራቱም ማእዘናት በተከፈተበት ጦርነት ሳቢያ ደጋፊዎቹን ለማበራከት ከነበረው ፍላጎት አኳያ ነው የሚሉ ሰዎች በያቅጣጫው ትችቶች ሲሰነዝሩ የቆዩ ቢሆንም ፀሀፊው የደርግ ከፍተኛ ባለሥልጣን የነበሩትን የደርጉ እስረኞች አስተዳደር ኃላፊ የሸዋ ክፍለ ሀገር ቋሚ የደርግ አባል የጎጃም ክፍለ ሀገር ዋና አስተዳዳሪ የሀረርጌ ክፍለ ሀገር ኢሰፓ ኛ ፀሀፊ የኤርትራ ክፍለ ሀገር ራስ ገዝ ኢሰፓ ኛ ፀሀፊ የነበሩት ጓድ ካሳዬ አራጋው ስለ እስረኞች ከእስር መለቀቅ ምክንያቱ ምን ነበር። እንዲህ አይነት ለቁጥር የሚታክት ወንጀል ከፈፀሙ በኋላ ለእስር ተዳረጉ ወታደር አለማየሁም ቀደም ብሎ በቀኝ መንገደኛነት ተጠርጥሮ በከፍተኛ ቀበሌ እስር ቤት ውስጥ ታስሮ ስኳዶቹ ነበር እነ አስር አለቃ ከፍያለው ሰዎች ግን በተለያየ ምክንያት እየታደኑ ተይዘው ደርግ ጸህፈት ቤት ታሰሩ ወታደር አለማየሁም ከእነ ከፍያለው ጋር በጋራ የሰሩዋቸው በርካታ ወንጀሎች ስለነበራቸው ከከፍተኛ ቀበሌ እስር ቤት ተወስዶ ከእነ ወታደር ተፈራ ጋር ደርግ ጽህፈት ቤት ውስጥ ባለው እስር ቤት ተተላቀላቸው እነ አለማየሁ ደርግ ህፈት ቤት በነበሩ መርማሪዎች ተመረመሩ በህዝብ ከተመረጡበት እለት አንስቶ በህዝቡ ላይ የሰሩትን ግፍና በደል አምነው የተከሳሽነት ቃላቸውን ሰጡ የተከሳሽነት ቃላቸውና የምርመራ መዝገቡ ለቁዋሚ ኮሚቴ የህዝብ ደህንነት ጉዳይ ፃላፊዎች ቀረበ ኃላፊዎቹም እነ አለማየሁ የፈጸሙት ድርጊት በህዝብና በመንግስት ላይ የተፈጸመ ወንጀል ስለሆነና የብዙ ሰዎችን ህይወት የቀጠፉ በመሆነ በሞት እንዲቀጡ ወሰኑ ድርጊታቸውም በብዙፃን መገናኛ እንዲገለጽ አዘዘ በኋላፊዎቹ ውሳኔ መሰረት ወታደር አለማየሁን ጨምሮ ስምንት ሰዎች አብዮታዊ እርምጃ ተወሰደባቸው አረመኔያዊ ድርጊታቸውም በወቅቱ በመገናኛ ብዙሃን ተገልጾ ነበር በእነ አለማየሁ ላይ የደርግ መንግስት የወሰደው የሞት እርምጃ ከረፈደ ነው የሞት እርምጃውን ቀደም ብሉ ቢወስድ ኖሮ በርካታ ቁጥር ያላቸው ህይወታቻውን እና ንብረታቸውን ከመጥፋት ይድኑ ነበር በማለት ብሶታቸውን ሲያስሙ ተስተውለዋል የሞት እርምጃው የተወሰደው ከረፈደም ቢሆን መሞታቸው ግን አግባብነት አለው ብለው የተደስቱ ሰዎችም ቁጥር ቀላል አልነበረም በእነ ግርማ ከበደና በእነ አለማየሁ መላኩ ላይ አኩይ ድርጊታቸው እንደታወቀ አብዮታዊ ርምጃ ሊወሰድባቸው ይገባ ነበር ሲሉ እሮሮዋቸውን ያሰሙ ሰዎች ቁጥር በቀላል የሚገመት አልነበረም እነ ግርማ ከበደና እነ አለማየሁ መላኩ መንግስት ቀድሞ ሊገላቸው ሲገባ ባለመገደላቸው የብዙ ሰዎችን ህይወት እንደ ቅጠል የቀጠፉት በደርግ መንግስት የአመራር ድክመት ነው አየተባለ በምክንያት ሲወሳም ቆይቷል ይህንን መረጃ ሳይበረዝና ሳይከለስ ያወገኝ ለአነ ወታደር አለማየሁ መላኩ ራስ ምታት የነበረው ጉዋድ ታዬ ወልደየስ ነበር። ዳኝነቱን ለአንባብያን እተዋለሁ የድርጊቱ አፈጻጸም ግን በጭካኔ የተሞላ እንደ ነበረ እሰጥ እገባ ውስጥ የሚያስገባ አይደለም ክፍል አምስት በሬ ካራጁ ሦስቱ የፍትህ ሚኒስቴር ሹመኞች አቶ ታምራት ደሳለኝ የአዲስ አበባ አውራጃ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ፀጋዬ ስብሀቱ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛ እንዲሁም የፍትህ ሚኒስቴር የሂሳብ ክፍል ኃላፊ የነበረው አቶ መካሻ ሰለሞን በጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር መንግሥት ደርግ ተሹመው ነበር ደርግ እነዚህን ሶስት ምሁራንን የሾማቸው ከአምስቱ ህቡዕ ድርጅቶች በአንዱ አባል ሆነው ሳይሆን ባላቸው የትምህርት ደረጃ ነበር ሰኳኣዶቹ ይሁን አንዲ ሦስቱም ምሁራን የሾማቸውን የደርግ መንግሥትን በፖለቲካ ከመደገባ ይልት የደርግ መንግሥትን ለማስጠገድ ነናባ አንስቶ ይዋጋ የነበረጡን የኢህአፓን ድርድት መደገባን መረጡ ከመደገፍ አልፈውና ተርፈው የደርግ መንግሥት እንዴት እንደሚወገድ እና የደርግን መንግሥት የሚደግፉ ጓዶች እንዲሁም በአመራር ላይ ያሉት አባላት እንዴት እንደሚገደሉ እቅድ ከማውጣት እቅዱን እስከማስፈፀም ድረስ ሲሳተፉ ቆይተዋል አቶ ታምራት ደሳለኝ በሕግ የትምህርት ዘርፍ በማስተርስ ዲግሪ የተመረቀ ምሁር ነበር ይህ ሦ ሁር የሕግ ትምህርቱን ይማር የነበረው በሰሜን አሜሪካ ውስጥ ሲሆን ነሕአፓ አጩ አባል የሆነው እንደ ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር በሰኔ ወር ዓም ሰሜን አሜሪካ በትምህርት ላይ በነበረበት ወቅት ነው በወቅቱ ሰሜን አሜሪካ በሚገኘው የኢትዮጵያ ተማሪዎች ማህበር ውስጥ በአባልነት ሲሳተና ቆይቷል አቶ ታምራት የሕግ ትምህርቱን አጠናቆ በውጤት ተመርቆ ወደ እናት ሀገሩ ኢትዮጵያ የተመለሰው በነሐሴ ወር መጨረሻ በ ዓም ነበር ይህ ምሁር ወደ ኢትዮጵያ ሲመለስ የኢሕአፓ የአመራር አባል የነበረውን እና በፕሬዚዳንት መንግሥቱ ኃይለማርያም ላይ የተደረገውን የግድያ ሙከራ አስራ ሁለቱን ነፍሰ ገዳዮች በአለቱ ሲመራ እንደነበር የሚነገርለት ዘሩ ክህሽንን በድብቅ እንዲገናኘው ኮድ ተሰጥቶት ነበር አቶ ታምራት በተሰጠው ኮድ መሰረት ዘሩ ክህሸንን በህቡዕ ለመገናኘት በቅቷል አቶ ዘሩ ክህሽንም ሆነ አቶ ታምራት የተማሩ በመሆናቸው ለመግባባትና በድርጅታዊ አሰራር ላይ ለመነጋገር ጊዜ አልፈጀባቸውም ነበር አቶ ዘሩ አና አቶ ታምራት በሚስጢር በሚገናኙበት ወቅት ሁሉ የደርግ መንግሥትን ለመጣል የሚያስችል እቅድ ከማውጣት ጀምሮ በአመራር ላይ ያሉ ጓዶች ሆኑ የደርግን መንግሥትን የሚደግፉ ሀገር ወዳዶች ሳይቀሩ ለማስወገድ የበኩላቸውን ጥረት አድርገዋል አዲስ አበባ ከተማን በ ዞን በመክፈል አብረዋቸው ሲያሴሩ ከነበሩት መካከል ኛ አቶ ጌታቸው ንጋቱ የአርቲስቲክ ማተሚያ ቤት ዋና ሥራ አስኪያጅ በኢሕአፓ ውስጥ የነበረው ኃላፊነት የዞን ሁለት ኃላፊ ኛ አቶ መለስ ተካልኝ የሪጅን ኃላፊ እንዲሁም አቶ ፋሲካ አማረ ጋር በመሆን ይመክሩ ነበር ከላይ ከፍ ብሎ የተጠቀሱት የድርጅቱ አመራሮች በአራቱም ዞን የሚደረገውን ግድያና ዘረፋ ከተገኝው ውጤት ጋር በማዛመድ ሪፖርት ስኳዶቹ ሲደርሳቸው ይገመግመ ነበር እንደ ውጤቱ ግብ መምታትና ግብ ያለመምታት እየተወያዩ አዲስ እቅድ ያወጠጡም ነበር። እንደ ጊዜው ተጨባጭ ሁኔታ ውሳኔም ያስተላልፉ ሃበር አዲስ አበባ ከተማን በዞን በሪጅን በሰብ ሪጅን እንድትከፋፈል ያደረጉትም እነርሱ ናቸው ክፍናሉንም ለበላይ አካል በማቅረብ ያፀደቱትም እነርሱ ሲሆኑ እነዚህን አና እነዚህን የመሳሰሉ ስብሰባዎች እያደረጉ የሚወስነትና እቅድ የሚያወጡት በአቶ ታምራት ደሳለኝ መኖሪያ ቤት ውስጥ በመገናኘት ነበር አቶ ታምራት ደሳለኝ የደርግ መንግሥት የአዲስ አበባ አውራጃ ፍጹርድ ቤት ፕሬዚዳንት አድርጎ የሾመው ቢሆንም ተግቶ ሌት ተቀን ሲሰራ የቆየው ለተሾመበት ስራው ሳይሆን ለድርጅቱ ነበር ቢባል ማጋነን አይሆንም አቶ ታምራት ሙሉ ጊዜውን ለድርጅቱ ከመስጠቱ በተጨማሪ መኖሪያ ቤቱም የድርጅቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽና የድርጅቱ ቢሮ እስከ መሆን ደርሶ ነበር አቶ ታምራት ደሳለኝ ከድርጅቱ አመራሮች ጋር ከሚያደርገው አስተዋፅኦ በተጨማሪ በኢንስቲትዩሽናል ኮሚቴ አማካይነት ወደ ታች አካል በመውረድ ከከፍተኛውና ከዝቅተኛው ወረዳ ኃላፊዎች ጋር በድብቅ እየተገናኝኘ ደካማና ጠንካራ ጎኛቸውን እየገመገመ መመሪያ ይሰጣቸው ነበር የከፍተኛ እና የዝቅተኛ ወረዳ ኃላፊዎች በአቶ ታምራት መመሪያ ለስኬት አንደበቁ የበላይ አካል ኃላፊዎች በመገንዘባቸው የስኬቱ ባለቤት አቶ ታምራት ደሳለኝን በማድረግ ድርጅቱ የኢሕአፓ ማዕከላዊ ኮሚቴ አመራሮች አቶ ታምራትን እስከ ፖሊት ቢሮ ድረስ ለመሾም በቅቷል አቶ ታምራት ድርጅቱ ወደፊት በሽምቅ ውጊያ የደርግ መንግሥትን ይፋለማል ብሎ ቀድሞ በማሰብ ስለሽምቅ ውጊያ ስልጠና የሚገልፀውን ወይም የሚያስተምረውን ፎመሼ ነህሄሮ ሾሃፅሬጀ ተብሎ የተሰየመውን መጽፄት ከእንግሊዝኛ ቋንቋ ወደ አማርኛ ቋንቋ በመተርጎም መጽሔቱን ለድርጅቱ በነፃ አበርክቷል ታምራት በድርጅቱ ውስጥ በቆየባቸው ዓመታት ለድርጅቱ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ስለማድረጉ በመታመኑ በድርጅቱ ውስጥ የቆየው ጊዜ ብዙ ባይሆንም በሰራቸው ስራዎችና መኖሪያ ቤቱንም ለድርጅታዊ ሥራ በማድረጉ ከማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነት በደረጃ እድገት የፓርቲው ፖሊት ቢሮ አባል ሆኖ ተሹሞም ነበር በወቅቱ በማንኛውም መንግሥታዊ መሥሪያ ቤቶች የነበሩ ሰራተኞች አርብ ከሰዓት በኋላ ውይይት ክበብ ውስጥ ገብተው የርዕዮተ ዓለም ስኳዶቹ ግንዛቤ ለማስጨበጥ ውጡይይት ይካሄድ ነበር ውይይት ክበቡን የሚመሩት ደግሞ ከሰራተኛው ንቃተ ህሊናቸው ከፍተኛ የሆኑና በሰራተኛው የተመረጡ ናቸው በዚሁ መሰረት አቶ ታምራት ደሳለኝ የአዲስ አበባ አውራጃ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ፀጋዬ ስብሀቱ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛ እንዲሁም አቶ መካሻ ሰለሞን የፍትህ ሚኒስትር መሥሪያ ቤት ሂሳብ ክፍል ኃላፊ የፍትህ ሚኒስቴር ሰራተኞች የውይይት ክበብ ሊቀመናብርት ሆነው በሰራተኛው ተመርጠው ነበር ሶስቱም የፍትህ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት ኃላፊዎች እንደመሆናቸው መጠን በስራቸው የሚገኙትን ሰራተኞች ቢሮአቸው ውስጥ አስጠርተው ለማነጋገር ወይም ለመወያየት ወይም ለማስጠንቀቅ ኃላፊዎችና የውይይት ክበብ ሊቀመንበሮች መሆናቸው ሳይጠቅማቸው የቀረ አይመስልም ምክንያቱም ሰራተኞቹ የበታች እንደመሆናቸው መጠን አግባብቶ የድርጅት አባል አንሆንም የሚሏቸውን ሰራተኞች በእየምክንያቱ ከወር ደመወዛቸው ላይ የገንዘብ ቅጣት መጣል እንዲሁም የደመወዝ ጭማሪና የደረጃ እድገት እንዳያገኙ በነበራቸው ሥልጣን ተፅዕኖ ያደርጉ ነበር ተብሏል በመሆኑም የአዲስ አበባ አውራጃ ፍርድ ቤት ሰባ አምስት ከመቶ የሚሆኑ ሰራተኞች የኢሕአፓ አባሎች ነበሩ እንዲሁም በፍትህ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት የሚገኙ የሂሳብ የአስተዳደር የጠቅላላ አገልግሎት የመሳሰሉት ብዙሃኑ ሰራተኞችም የኢሕአፓ አባል ለመሆን ተገደዋል ምክንያቱም አቶ መካሻ ሰለሞን የቂሳብ ክፍል ኃላፊ እንደመሆኑ መጠን ቅድሚያ የደመወዝ ብድር ሞዴል ለመውሰድ ሲጠይቁ የአቶ መካሻ ሰለሞን ፊርማ በሞዴል ቱ ላይ ማረፍ አለበት የእርሱ ፊርማ በሞዴል ስድስት ላይ ካላረፈ በስተቀር የጠየቁትን የደመወዝ ቅድሚያ ብድር ማግኘት ፈፅሞ አይቻልም ነበር እንዲሁም በሥሩ የሚገኙ ሰራተኞች የደመወዝ ጭማሪና የደረጃ እድገት ተወዳድሮ ለማግኘት አሁንም የአቶ መካሻ አስተያየትና ፊርማ የግድ ያስፈልጋል በእነዚህና እነዚህን በመሰሉ ምክንያቶች የኢሕአፓ አባል ለመሆን ተገደው ነበር ይህ ብቻ አይደለም አቶ ታምራት እና አቶ መካሻ በስራቸው የነበሩ ሰራተኞችን ቢሮዋቸው በማስጠራት የፖለቲካ ዝንባሌያቸው እንዲጎለብትና እንደደመወዛቸው መጠን ለድርጅቱ ወርፃዊ መዋጮ እንዲያዋጡ አቅም ሆነዋቸው ነበር ወርሃዊ መዋጮዎች የሚቀበሏቸው እነዚሁ ኃላፊዎች ነበሩ በወቅቱ የአዲስ አበባ አውራጃ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት የወር ደመወዝ በግሮስ ብር አንድ ሺህ ሰላሳ አምስት ብር ሲሆን አቶ ታምራት ስኳዶቹ ደሳለኝ ለድርጅቱ በየወሩ ብር ሁለት መቶ ብር ያወጣ ነበር እንዲሁም ከሰራተኞች የሚዋጣውን የአባልነት ገንዘብ የሚሰበስበው አቶ ታምራት ደሳለኝ ነበር በመሆነም የሰበሰበውን ገንዘብና የራሱን ድርሻ በማከል በኢህአፓ ድርጅት ውስጥ አለቃው ለነበረው ለአቶ ጌታቸው ንጋቱ ገንዘቡን ያስረክብ ነበር አቶ ታምራት ደሳለኝ አባላቱ እንዲበዙ ከነበረው ፍላጎት አኳያ የኢህአፓን ድርጅት ፕሮግራም ለማስታወቅና ዓላማውን ለማስረፅ ስድስት የጥናት ክበቦች በህቡዕ ከፍቶ ነበር በእያንዳንዱ የጥናት ክበብ ውስጥ ከሶስት ያላነሱ አባሎች ይገኙበት ነበር አቶ ታምራት ከውጪ ሀገር ለድርጅቱ የሚላኩትን ጋዜጦች መጽሔቶች። ፓንፍሌቶች የመሳሰሉትን ወደ አማርኛ በመተርጎም ድርጅቱን ከመደገፉ በተጨማሪ ከሀገር ውስጥ ወደ ውጪ ሀገር የሚላኩትን እትሞች ወደ እንግሊዝኛ ተርጉሞ እንዲላክ ያደርግ ነበር አቶ ታምራት ደሳለኝ በጥናት ክበብ የተመለመሉትን ሰዎች በሶስት ኮሚቴዎች አደራጅቷቸው ነበር ሀየሽምቅ ውጊያ ኮሚቴ ለ የጥቃት ጥበቃ ኮሚቴ ሐ የአስረኞች አጥሂ ኮሚቴ በማድረግ ድርጅቱ የጠነከረ ዲሲፕሊን እንዲኖረው ተልእኮአቸውን እንዲያሳኩና በጥበብ እንዲራመዱ ሚስጥር እንዲጠብቁ ወታደራዊ ስልጠና እንዲወስዱ በዓላማቸው እንዲፀኑ ከማስተማሩም በተጨማሪ አፈፃፀማቸውን ሲከታተል ቆይቷል በየዞኑ ከተመደቡ አባላት የሚላኩትን ሪፖርት እየተቀበለ የራሱን አስተያየት በመጨመር ለአቶ ጌታቸው ንጋቱ ወርፃዊ ዘገባ ሲያቀርብ የነበረ ምሁር ነው የድርጅቱ እንቅስቃሴ የሚቃወሙትን የጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር መንግሥት ደርግ የሚደግፉትን ድርጅታቸውን የሚያወግዙትን የደርግ መንግሥት ያወጣቸውን አዋጆች ደንቦችና መመሪያዎችን የሚተገብሩትን ወዘተ የደርግ መንግሥት ቀንደኛ ደጋፊዎች ናቸው በማለትና የድርጅታቸው ጠላት አድርጎ በመፈረጅ ግድያ እንዲፈፀምባቸው አመራር ከሚሰጡት መካከል አንዱ አቶ ታምራት ደሳለኝ ነበር የደርግ መንግሥት ደጋፊዎች ናቸው የኢሕአፓን ድርጅት ለማውደም ይንቀሳቀሳሉ ተብለው ከተፈረጁት ሰዎች የስም ስኳዶቹ ዝርዝራቸውንና ቋሚ አድራሻፐቸውን ከተለየ በሏላ እንዲገደሉ የተወሰነባቸውና የግድያ እስህኳድ ሳይመደብላቸው ከቀሩት ውስጥ ኛ ጓድ ዮሀንስ ህሩይ የጠቅላይ ዓፍርድ ቤት ዳኛ የነበረ ኛ ጓድ ሰለሞን ገብሬ የሸዋ ክፍለ ሀገር ኢሰፓ ርዕዮተ ዓለም ጉዳይ ኃላሪ የነበሩ ኛ ጓድ ዘላለም ዋቀዩ የሲዳሞ ክፍለ ሀገር ኢሰፓ ርፅዮተ ዓለም ጉዳይ ኃላፊ የነበሩ ኛ ጓድ ተስፋ ገብረማርያም በአደስኮ መስሪያ ቤት የአስተዳደር መምሪያ ኃላፊ የነበረ ይገኙበታል ከተራ ቁጥር እስከ ተራ ቁጥር ድረስ ያሉት የህግ ምሁራን ሲሆኑ ኛ ተራ ቁጥር ስሙ የተመዘገበው ደግሞ በአስተዳደር የማስተርስ ዲግሪ የነበረው ምሁር ነው ከላይ ከፍ ብሎ የተጠቀሱትን ምሁራን እንዲገደሉ ካቀነባበሩት መካከል አቶ ሞሲሳ በየነ አንዱ ነበር በእነዚህ ምሁራን ላይ የግድያ እርምጃ የሚወስዱ ስኳዶች ከመመደባቸውና ከመገደላቸው በፊት አቶ ታምራት ደሳለኝ በቁጥጥር ስር በመዋሉ አራቱ ጓዶች ህይወታቸው ሊተርፍ ችሏል የፈፀመው ድርጊት በሀገርና በሕዝብ ላይ ጉዳት ለማድረስ የተንቀሳቀሰ መሆነ ስለተረጋገጠ አብዮታዊ እርምጃ ይወሰድበት በማለት የደርጉ ቋሚ ኮሚቴ የህዝብ ደህንነት ኃላፊ ውሳኔ ሰጥቷል ጓድ ዮሀንስ ህሩይ እና ጓድ ተስፋ ገብረማርያም ባደረባቸው ህመም ሳቢያ ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ ሲሆን ጓድ ሰለሞን ገብሬ እና ጓድ ዘላለም ዋቀዩ ይህ መጽሐፍ ለህትመት እስክገባበት አለት ድረስ በህይወት ይገኛሉ የደርጉ ቋሚ ኮሚቴ የህዝብ ደህንነት ኃላፊዎች አቶ ታምራት ደሳለኝ ከመሞቱ በፊት የኢሕአፓን መዋቅርና አመራሩን አጋልጦ ካስመታ በአስር እንዲቀጣ የሚል ትእዛዝ ሰጥተው ነበር አቶ ፀጋዬ ስብሀቱ ኃይለማርያም የከፍናተኛ ናርድ ቤት ዳኛ ሲሆን በህግ የትምህርት ዘርፍ በማስተርስ ዲግሪ የተመረቀ ምሁር ነበር አቶ ፀጋዬ የኢሕአፓ አባል የሆነው በህዳር ወር ዓም ሲሆን እስከ ሚያዝያ ወር ዓም ድረስ በተለያየ የሥልጠና እርከን ድርጅቱን ሲያገለግል ቆይቷል በቆየባቸው ጊዜያት የኢሕአፓ ድርጅት የዞን ሁለት የመከላከያ ኮማንደርስ ኮሚቴ የአመራር አባል እስከመሆን ደርሶ ነበር ስኳዶቹ አቶ ፀጋዬ ስብሀቱን የኢሕአፓ አባል እንዲሆን የመለመለው የአዲስ አበባ አውራጃ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት የነበረው አቶ ታምራት ደሳለኝ ነበር አቶ ጸጋዬ በድርጀቱ ጡስጥ ለአንድ ዓመት ከስድስት ወር ሲያገለግል ቆይቷል በድርጅቱ ውስጥ በነበረ ወቅት ለድርጅቱ በፕሮፓጋንዳና ቅስቀሳ እንዲሁም በአንስቲትዩሽናል ኮሚቴ የላቀ አስተዋዕኦ በማበርከቱ የማዕከላዊ ኮሚቴ መሉ አባል እስከመሆን ደርሷል አቶ ፀጋዬ ድርጅቱ የደርግ መንግሥትን አስጦግዶ ለሥልጣን ይበቃል እውን ሆኖ ማየት እፈልጋለሁ እያለ ይተጋ ነበር ጠንካራ የፖለቲካ አቋም አሏቸው የሚባሉትን ምሁራን እየቀረበ እና እየተወያየ በአባልነት ሲመለምላቸውና ሲያስመለምላቸው እንደነበረ እንዲሁም የድርጀቱ አባላት እንዲበረክቱ ያላሰለሰ ጥረት ሲያደርግ መቆየቱን አብሮት ሲሰራ የነበረው አቶ መካሻ ሰለሞን በቁጥጥር ሥር በዋለበት ወቅት ስለ አቶ ፀጋዬ ማንነትና ጥንካሬ በተከሳሽነት ቃሉ ላይ አረጋግጧል አቶ ፀጋዬ ለድርጅቱ በፕሮፓጋንዳና ቅስቀሳ ኮሚቴ እንዲሁም በኢንስቲትዩሽናል ኮሚቴ የላቀ ተሳትፎ ከማድረጉም በላይ ሁለት የጥናት ክበብ በህቡዕ ያቋቋመ ሲሆን የድርጅቱን ዓላማና ግብ የሚገልፁ ጽሁፎ ችን እየፃፈ በዴሞክራሲያ ጋዜጣ ላይ እንዲነበብ ያደርግ ነበር አባላቱ የፖለቲካ ትጥቅ አንዲኖራቸው የተላኩለትን ታጋዮች በድብቅ ያስጠናቸው እንደነበረ የድርጅቱን ጠንካራና ደካማ ጎን እየገመገመ በወርሀዊ ሪፖርቱ አያቀነባበረ ለበላይ አካል ያስተላልፍ ነበር አቶ ፀጋዬ የተከሳሽነት ቃሉን በሚሰጥበት ወቅት ያመነ ሲሆን የመስሪያ ቤቱ እና የድርጅቱ አባል የነበረው ጓደኛው አቶ ታምራት ደሳለኝ ለመርማሪዎች አረጋግጧል አቶ ፀጋዬ ስብሀቱ በድርጅቱ ውስጥ በነበረበት ቆይታ ለድርጅቱ መጠናከር ቀን ከሌሊት ሲሰራ ነበር ደከመኝ ሰለቸኝ የማይል ታጋይ ሆኖ በመገኘቱ ከአይሲ ኢንስቲትሽናል ኮሚቴ የዞን የመከላከያ ኮማንደርስ ኮሚቴ ኃላፊ በመሆን የስልጣን ማማ ላይ ተቀምጦ ነበር የጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር መንግሥትን ደርግን የሚደግፉትን በፀጋዬ አባባል ተራማጅ ጓዶች አንዴት እንደሚገደሉ በግድያው ወቅት አንዴት ሽፋን እንደሚሰጡና ግድያው ከተፈፀመ በኋላ ከአካባቢው እንዴት እንደሚሰወሩ አቅድ ያወጣ ምሁር ነበር ያወጣውን እቅድ ለበላይ አካል አቅርቦ እስከማፅደቅ በቅቷል ለስኳድ ኮማንደሮች አመራር ሲሰጥም ነበር ይህ ምሁር የዞን መከላከያ ኮማንደርስ ኮሚቴ የአመራር አባል የነበረ ሰኣኳኣይ ሲሆን ድርጆቱ ለህይወቱ መጠበቲያ አንድ ካሊቨር ሽጉጥ ከበርካታ መሰል ጥይቶች ጋጋር በድብት አስታጥተውት ነበር ዳኛ እንደመሆኑ መጠን ፍርድ ቤት ሲገባም ሆነ ሲጠጣ በጥበቃ ጓዶች ስለማይፈተሽ ተን ወገቡ ላይ ሽጦ የጦር መሳሪያ ፈቃድ አንዳለው ሰው ይንቀሳቀስ ር በአዲስ አበባ ከተማ በተደረገው ኛ ዙር አሰሳ ወቅት በድርጅቱ ሸጉጥ መታጠቁን እንዳይታወጠቅበትና እንዳይወሰድበት በማሰብ ሽጉጡን ለድርጅቱ መልሶ ነበር አቶ ፀጋዬ የጦር መሳሪያዎች አተኳኮስና አጠቃቀም በተመለከተ ስታር ሹተር ኮከብ መቺ ተብሉ የሚነገርለት ጓድ ተመስገን ግዛው እንዳሰለጠነውና እንዳስተማረው በራሱ አንደበት አረጋግጧል ተራማጅ ግለሰቦች ማለትም ከላዕላይ መዋቅር አንስቶ እስክ ቀበሌ አብዮት ጥበቃ እንዲሁም ዘበኞች ድረስ ያሉ ጓዶችን መግቢያና መውጪያቸው ሰዓት ተጠንቶ አድራሻቸውም ታውቆ እርምጃ እንዲወስድባቸው ክከስኳድ ኮማንደሮች በሚደርሰው ጥናት መሰረት ከመከላከያ ኮማንደርስ ኮሚቴ የአመራር አባል ከነበሩት ከአቶ መካሻ ሰለሞንና ከአቶ ተመስገን ግዛው ጋር በመሆን እንዲገደሉ ውሳኔ ከተላለፈባቸው መካከል ጓድ ጥላዬ ተሾመ የንግድና ኢንዱስትሪ መሥሪያ ቤት ሰራተኛ የነበረው እንዲሁም ጓድ ኃይሌ መኩሪያ የከተማ ልማት ቤት ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ሰራተኛ የነበረው እንደሚያስታውሳቸው ገልጂል ለሁለቱም ጓዶች በሞት አንዲቀጡ በድርጅታቸው ውሳኔ የተላለፈባቸው ቢሆንም እርምጃ ሳይወሰድባቸው መቆየቱን አቶ ጸጋዬ ስብሀቱ እንዲህ በማለት ነበር የገለጸው በሁለቱ ጓዶች ላይ ግድያ ያልተፈፀመባቸው ምክንያት ግድያውን እንዲፈፅም የታዘዘው የፖሊስ ባልደረባ የነበረውና በሰንዳፋ ፖሊስ ኮሌጅ የጦር መሳሪያ ዝርፊያ ላይ ዋና ተዋንያን የሆነው ወታደር ጌቱ ሳህሌ ኮማንደር በግድያው ቀንና ቦታ ላይ ሳይገኝ በመቅረቱ ነው ከወታደር ጌቱ ጋር ሽፋን ሰጪ የተባሉት የስኳድ አባሎች ግን በሰዓቱና በስፍራው ተገኝተው ነበር ወታደር ጌቱ በግድያ ስፍራው ላይ ያልተገኘው የሰንዳፋ ፖሊስ ኮሌጅ የጦር መሳሪያ ዝርፊያ ላይ መሳተፉበመንግሥት ደረጃ በመታወቁና በፀጥታ አስከባሪዎች መፈለጉ ጥቆማ ስለደረሰው ህቡዕ በመግባቱ ነው አቶ ፀጋዬ ስብሄቱም ተጠርጥሮ በቁጥጥር ስር ውሎ ነበር ከእርሱ በፊት በቁጥጥር ስር የዋሉ የድርጅቱ አባሎች ድርጊቱን በዝርዝር ያጋለጡበት ስለሆነ ምርመራጡም ሁለት አግር እና ሁለት እጅ በማይበጠስ ሲባጎ ጠብቀቁ በመታሰሩና በመደብደቡ ዱላውን መቷቋም ስለተሳነው በድርጅቱ ውስጥ በቆየበት ጊዜ የፈፀማቸውጡንና ያስፈፀማቸውን ድርጅቶች በዝርዝር ነግሯል የደርግ ቋሚ ኮሚቴ የሕዝብ ደህንነት ኃላፊ የምርመራ መዝገቡ ቀርቦላቸው በሞት እንዲቀጣ ጡሳኔ ሰጥተዋል ስኳዶቹ የአውራጃው ዋና አስተዳዳሪ ሸፍጥ የሸዋ ክፍለ ሀገር በ አውራጃዎች በ ወረዳዎች የተከፋፈለች ስትሆን ከዱ አውራጃዎች መካከል የተጉለትና ቡልጋ አንዱዋ ነበረች የአውራጃው ዋና አስተዳዳሪ ጓድ አሸናፊ ስሙ ተለውጧል ይባላል ይህ ጓድ ከጨቦና ጉራጌ አውራጃ በዝውውር ወደ ተጉለትና ቡልጋ አውራጃ የመጣ ነው ጓድ አሸናፊ በከተማው ውስጥ አለና ጋደም እያለ ሲዘዋወር ወይዘሮ አየለችን አትኩሮ ተመለከታት በፍቅር ለመወዳጀት በልቡ ተመሃኛት በእረፍት ጊዜው ከወሮ አየለች ሆቴል በስተቀር የሚዝናናበት ሌላ ሆቴል አልነበረም የጓድ አሸናፊ ወደ ሆቴሏ በመመላለሱ ወሮ አየለችን እንደፈለጋት ማረጋገጫ ሆነላት ወሮ አየለች እና ጓድ አሸናፊ ውለው አድረው መግባባትና መፈቃቀድ ጀመሩ በፍቅር ለመወዳጀት ከአንድ ወር በላይ አልፈጀባቸ ውም ነበር ወሮ አየለች የተጉለትና ቡልጋን አውራጃን በፍቅር ትወዳለች የአፄ ምኒሊክ እና እኔ የተወለድንበት ስፍራ አንድ ናት ስፍራዋ እንጎለላ የምትባል የገጠር ከተማ ናት በማለት ነበር ራስዋን ለሰዎች የምታስተዋውቀው ሚኒሊክን ብላ ከማለች የፈስሰ ውዛ እንኳን አታቀናም ወሮ አየለች እንጎለላ ትወለድ እንጂ የአውራጃው ርዕሰ ከተማ ወደ ሆነው ደብረብርፃን የመጣችው በህጻንነትዋ ነበር የተኳለችውም የተዳረችውም ደብረ ብርሃን ከተማ ውስጥ ነው ወሮ አየለች በባህሪዋ የተራበን አጉራሽ የታረዘን አልባሽ። በማለት በቅርብ ርቀት በደፈጣ ሲከታተል የቆየው የአውራጃው የገንዘብ ሚኒስቴር ቅርንጫፍ መስሪያ ቤት ኃላፊ የሆነው አቶ ለማ ነው አቶ ለማ በሁለቱ ፍቅረኛሞች መካከል የተፈጠረውን አለመግባባት እንደ መልካም አጋጣሚ በመቁጠር የእለት ተእለት የፍቅር እንቅስቃሴያቸውን ይቆጣጠር ጀመር ሁለቱ ፍቅረኛሞች እንደቀደመው ፍቅራቸው እንደማይሆኑ በወሮ አየለች የቡና ቤት ሰራተኛ ያሰልላቸው ጀመር አቶ ለማ ከስለላው መረጃ እንዳገኘው ከሆነ ከዛሬ ጀምሮ መኖሪያ ቤቴ ሆነ ሆቴሌ ውስጥ ረብሻ ብትፈጥር የአለቃም አለቃ ስላለው ለሸዋ ክፍለ ሀገር ዋና አስተዳዳሪ ለሆነው ለኮል አበበ በላይነህ አዲስ አበባ ፄጄ አመለክታለሁ ኮል አበበም ከእኔ ጋር አብሮ አደግ እና የተጉለት ልጅ መሆኑን አትዘንጋ በማለት ወሮ አየለች ጓድ አሸናፊን እንዳስጠነቀቀችው ጓድ አሸናፊም አሁን የተናገርሽውን ብታደርጊ በህይወትሽ ላይ ፍረጂ እንዳላት የወሮ አየለች የቡና ቤት ሰራተኛ የሰማችውን በሙሉ ለአቶ ለማ በዝርዝር ነገረችው አቶ ለማም በተፈጠረው ሁኔታ ተደሰተ በቀጣይ ከወሮ አየለች ጋር በፍቅር እንደሚወዳጃት እና ጓዙን ጠቅልሎ ባለቤት ሆኖ ወደ መኖሪያ ቤትዋ እንደሚገባ ተስፋ አደረገ ስኳዶቹ የአውራጃው የገንዘብ ሚኒስቴር ቅርንጫፍ መሥሪያ ቤት ኃላፊ እንዲሁም የሀገር ውስጥ ገቢ ክፍል በሥሩ ከሚተዳደሩ ክፍሎች መካከል አንዱ መሆኑ የግሞ ከወሮ አየለች ጋር ይበልጥ ለመቀራረብ የሚያስችለው ስለሆነ ወር አየለች ከእጄ መዳፍ ውስጥ አትወጣም ሲል ለልቡ ተስፋ መገበው። ከመንግሥት ግብር እዳ ነፃ የሚያደርጋት የአውራጃው የገንዘብ ሚኒስቴር ቅርንጫፍ መስሪያ ቤት ኃላፊ ወይም የአውራጃው የሀገር ውስጥ ገቢ ክፍል ኃላፊ አንደሆኑ ወሮ አየለች ጠንቅቃ ታውቃለች በወቅቱ የሀገር ውስጥ ገቢ ክፍል ኃላፊን ስራ ደርቦ የሚሰራው የአውራጃው የገንዘብ ሚኒስቴር ቅርንጫፍ መስሪያ ቤት ኃላፊ የሆነው አቶ ለማ ብቻ ስለመሆኑ ሀገር ያወቀው ፀሀይ የሞቀው ሆናአል ወሮ አየለች አቶ ለማ ጋር የሚያቀራርባትና ይበልጥ የሚያስተዋውቃት ሰው በመፈለግ ላይ እያለች ነበር አቶ ለማ እርሷን በፍቅር ሊወዳጃት እንደፈለገ ከሰዎች የሰማችው ሁኔታዎች በመገጣጠማ ቸው የፍቅር ግንኙነታቸው እንደሚሰምር ተስፋ ያደረገችው በቅርብ ጊዜያት አቶ ለማን አጂ መዳፍ ውስጥ ለማስገባት አቶ ለማን ወዉደ ሆቴልዋ እንዲያመጡት ለተወሰኑ ሰዎች አቶ ለማን የሚጋብዙበት ገንዘብ የሰጠችው ጨዋታቸው በሙሉ ሆቴልዋ ውስጥ እንዲሆን ዘዴ የቀየሰችው አቶ ለማ ያለባትን ውዝፍ የግብር እዳ ብቻ ሳይሆን ወደፊት የሀገር ውስጥ ገቢ ሰራተኞች የሚመድቡባት ግብር ትንሽ እንዲሆን የአውራጃው የገንዘብ ሚኒስቴር ቅርንጫፍ መስሪያ ቤት ኃላፊን በቋሚነት ስኳዶቹ ለመወጠዳጀት አቶ ለማ ጠደ ሆቴሏ በመጣ ቁጥር ሁሉ ወይዘር አየለች ፈቃደኛነትዋን ለማሳየት ያደረገችው አንቅስቃሴ አቶ ለማም ተገንዝቧት ነበር አቶ ለማ እንኳን ጠር አየለችን የቀንጆዎች ቀንዲል የሆነችውን ሴት ይቅርና ቀሚሜስ የለበሱ ሴቶች በመሉ አቶ ለማ አንደሚወዳቸው ለወሮ አየለች ማን በነገራት። በማለት የፍትር ግንኙነታቸውን ለማቷረጥ አልፈለጉም ነበር ጓድ አሸናፊ የሚሰነዝረው የጥቃት በትር ባለመታወቁ ግን ትንሽም ቢሆን በፍርሃት መራዳቸው አልተረም ነበር ጓድ አሸናፊ በአቶ ለማ እና በወር አየለች መካከል ያለውን የናቅር ግንኙነት ለማቋረጥ እያደባ መሆኑን ቢያውቁም በመንግሥት ሀገር ሕግ ባለበት ሀገር እኛ ወንጀል እስካልሰራን ድረስ በአውራጃ ዋና አስተዳዳሪነቱ ብቻ ምንም ሊያደርገን አይችልም ሲሉ መመካከር ጀመሩ ጓድ አሸናፊም የተንኮሉን ቋጠሮው እንዳይፈታ አድርጎ መሸረቡን ተያያዘው ትንኮሳ ቁጥር አንድፁ ጓድ አሸናፊ በአውራጃው ውስጥ የሚገኙ የተለያዩ መሥሪያ ቤት ኃላፊዎችን የሙያ ማህበር አመራሮችን የህዝብ ተመራጮችን በሙሉ ወደ ቢሮው አስጠራቸው የአውራጃው ኃላፊዎች እንዲሁም የሙያ ማህበር አመራሮች በጥሪው መሰረት ጓድ አሸናፊ ቢሮ ውስጥ በተጠሩበት ሰዓት ተገኙ የተጠሩበት ምክንያት ወይም ሊወያዩበት የተፈለገው አጀንዳ ባለማወቃቸው በሁሉም ጓዶች ላይ ጥያቄ ፈጥሮባቸዋል ስብሰባው እስኪጀመር ድረስ ተደርጎ የማይታወቅ ጥሪ በመሆኑ ምክንያቱን ለማወቅ መወያየታቸው አልቀረም ቢሆንም ከጓድ አሸናፊ የስብሰባው አጀንዳ እስኪነገር ድረስ ሾለ በድፍን ሆኖ ቆቁየ ጓድ አሸናፊም የተጠሩት ጓዶች በሙሉ መምጣታቸውን ካረጋገጠ በኋላ ዛሬ አስቸኳይ ጥሪ ያደረግሁበት ምክንያት በአብዮትና ዘመቻ አስተባባሪ ኮሚቴ ሰብሳቢነቴ እያየሁ እንዳላየሁ ከጊዜ ወደ ጊዜ ባልፍም አንድ ቀን ያስተካክላል ብዬ ብገምትም ሊሆን ባለመቻሉ ነገ በኃላፊነት ከማስጠየቁ በፊት ዝርዝር ሁኔታውን እንድታውቁ በመፈለግ ነው በመንግሥታዊና ሕዝባዊ ድርጅቶች ውስጥ የምትገኙ አመራሮች በሙሉ የጓድ አብዮታዊ መሪያችን ፕሬዚዳንት መንግሥቱ ኃይለማርያም ፎቶግራፍ በትልቅ ተሰርቶ ፎቶግራፋቸው በቢርአችሁ ውስጥ ተሰቅሎ ይገኛል ይህንን ያደረጋችሁበት ምክንያት የጓድ መሪያችንን አመራር ለመተበልና ተግባራዊ ለማድረግ ካላችሁ ፍላጎት የተነሳ ነጡ አቶ ለማ ግን የፕሬዘዳንት መንግሥቱ ኃይለማርያምን ፎቶግራዛ በትልቁ አሰርቶ በቢሮው ውስጥ ሊሰቅል ይቅርና የእርሳቸው ምስል የተባለ ቢሮው ውስጥ በፍፁም የለም ይህ የሚያመለክተው የጓድ መሪያችንን አብዮታዊ አመራር ያለመቀበል አና ተግባራዊ ለማድረግ ዓናላጎት እንደሌለው ነው አቶ ለማ የፈፀመው ድርጊት አብዮታዊ እርምጃ የሚያስወስድበት ቢሆንም ለአሁኑ በማስጠን ቀቂያ በማለፍ ዛምሳ ብር በመተጫ ስም በዛሬው እለት ገቢ እንዲያደርግ በ ቀናት ውስጥ የአብዮታዊ መሪያችንን ፎቶግራፍ በትልቁ አሰርቶ ቢሮው ላይ እንዲሰቅል ወስኛለሁ ሲል ለተሰበሰቡ ጓዶች በሙሉ ጓድ አሸናፊ ገለጸላቸው የመጀመሪያ የበቀል በትሩን በአቶ ለማ ላይ አሳረፈ ከተሰበሰቡት ጓዶች መካከል በአቶ ለማ ላይ የተሰጠውን ውሳኔ አስመልክቶ ጓድ አሸናፊን በመንቀፍ ወይም በመደገፍ የተናገረ ሰው በፍጹም አልነበረም አቶ ለማም ቢሆን በፃምሳ ብር መቀጮና በማስጠንቀቂያ የታለፍኩት የጓድ አሸናፊ አስተዋይነትና ሚዛናዊነት ስለታከለበት ነው ሲል ጓድ አሸናፊን በአደባባይ በጓዶች ፊት አሞካሸው አቶ ለማ ጓድ አሸናፊን ቆሞ ያሞካሸው የጓድ ፕሬዚዳንት መንግሥቱ ኃይለማርያምን ፎቶ በኃላፊ ቢሮ ውስጥ ካልተሰቀለ በአብዮትና ዘመቻ አስተባባሪ ኮሚቴ ያስቀጣል የሚል አዋጅ ኖሮ አይደለም የጓድ አሸናፊ የበቀል ዱላ በዚሁ ቢያበቃልኝ ብሎ መለማመጡ ነበር አቶ ለማ ገፍቶ የማይጥለውን ክስ መስርቶ የማይረታው ሰው ጋር ከመክከራክር ይልቅ መለማመጡ ይበጀኛል በማለት የጓድ መንግሥቱን ምስል በትልቁ አሰርቶ ሶስት ቀን ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በቢሮ ውስጥ ሰቀለ የጓድ አሸናፊ የበቀል ትንኮሳም እንደሚቀጥል በመስጋት አቤቱታ ውን በደረጃው ማሰማቱን ቀጠለ የአቶ ለማ አቤቱታ በደረጃ የደረሳቸው የገንዘብ ሚኒስቴር ቋሚ ተጠሪ የሆኑት ጓድ ደስታ ቢሻው የጓድ አብዮታዊ መሪያችንን አመራር ከሚያደንቁና ከሚተገብሩ የመስሪያ ቤታ ችን ሰራተኞች መካከል አንዱ ጓድ ለማ ናቸው። የሚሉ ጥያቄዎችን ደረደረ ከሁለት አንዳችን መልስ የሰጠው ሰው አልነበረም ለማንኛውም ቢሮ ገብተን ብንነጋገር ይሻላል በማለት ወደ ቢሮው ገባ ፀሀፊውና ጓድ ተሾመም ጓድ አሸናፊን ተከትለን ቢሮ ገብተን ተቀመጥን ጓድ ተሾመም ለአቶ ለማ ምርመራ እንደመጣ የትእዛዙን ወረቀት ለጓድ አሸናፊ አሳየው ትእዛዙን የሰጠሁህ ጓዶች አቶ ለማ የታሰረበትን ምክንያት እንደማያውቅ ሰው ለምን እንዲህ ያለ ትእዛዝ እንደሰጡ ይገርማል አኔ ካልሞትኩ ወይም ከሸዋ ክፍለ ሀገር ካልተዛወርኩ በስተቀር አቶ ለማ ከእስር ቤት አይወጣም ለማንኛውም ምርመራህን ካጣራህ በኋላ እኔም የምለው ይኖረኛል የአቶ ለማ እስር ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ይዘት ያለው መሆኑን ቀድሜ ላስጠነቅቅህ እፈልጋለሁ አቶ ለማ ከመታሰሩ በፊት ከፍርድ ቤት የመያዣ ትእዛዝ አውጥታችኋል። የመሳሰለውን ባጭሩ ንገረኝ ካንተ ቃል በመነሳት በማቀርበው ሪፖርት መፍትሄ ታገኛለህ ከዛሬ ጀምሮ ማንም ባለስልጣን ተፅዕና እንዳያደርጉብህ እነግራለሁ ስለዚህ የአንተን የተከሳሽነት ቃል ለውሳኔ አሰጣጥ አመች በመሆኑ ቃልህን ባጭሩ ስጥ ሲል ጓድ ተሾመ አቶ ለማን እያስተዛዘነ ጠየቀው ስኳዶቹ አቶ ለማም የተከሳሽነት ቃል ካልሰጠሁ መናትፄ ወይም ውሳኔ የማይገኝ ከሆነ እሺ ልንገርህ የአውራጃው ዋና አስተዳዳሪ ጓድ አሸናፊ ከጦሮ አየለች ጋር ወዳጅነት ነበረጡ እኒ ሳላውቅ ከወር አየለች ጋር ተወዳጀሁ በዚህ ምክንያት ቂም ይዞ ነው ከአውራጃው የሕዝብ ደህንነት ኃላፊ ከሆነው ከጓድ ብዙነህ ጋር እያሰቃዩኝ ያሉት ስቃዩን በዝርዝር ንገረኝ የምትለኝ ከሆነ ገላዬን ገልጨ ባሳይህ ከቃሌ በላይ ይገልፃዛል ብሎ አቶ ለማ ልብሱን አወለቀ ከራስ ጠጉሩ እስከ እግር ጥፍሩ ድረስ መቀጥቀጡን ጀርባው እአና ብልቱ አካባቢ ከፍተኛ ቁስለት መኖሩን እንዲሁም ለመሽናት የሚቸገር መሆኑን ገለጸ አያይዞ ሁለቱ ባለስልጣኖች አኛ አንድንሞት ወይም ሽባ ሆነን እንድንቀር አስጠንቁያለሁ ክታቡንም በግራ እጄ ላይ አስሬያለሁ ክታቡም በኢግዚቢትነት የተያዘው ከአኔ ነው ብለህ ፈርም ብለው አስፈርመውኛል ሲል አቶ ለማ ቃሉን ሰጠ አቶ ለማ አታስብ አትጨነቅ ከዛሬ ጀምሮ ምንም አይነት ጉዳት አይደርስብህም ቃልህን ተቀብያለሁ በገላህ ላይ ጉዳት እንደደረሰም አይቻለሁ በማለት ጓድ ተሾመ ተስፋ ሰጥቶት በሰጠው ቃል ላይ አስፈርሞት አቶ ለማን ተሰናበትነው ጓድ አሸናፊን እና ጓድ ብዙነህ ጓድ ተሾመ ለጠየቃቸው ጥያቂዎች የሰጡት መልስ የፕሬዚዳንት መንግሥቱ ኃይለማርያምን ፎቶ ቢሮው ውስጥ አልሰቀለም በተጭበረበረ ማስረጃ አቶ ሙሉጌታ የደመወዝ ጭማሪ እና የደረጃ አድገት እንዲያገኝ አድርጓል ሁለታችንም እንድንሞት ካልሞትንም ሽባ ሆነን ቤታችን እንድንቀር አስጠንቁሎብናል እስር ቤት ውስጥ ሆኖ ወሮ አየለችን ካለቀቅህ ብለው ነው ያሰሩኝ ብሎ ስማችንን ያጠፋል መርማሪዎች በዱላ እንደደበደቡት በማስመሰል ያነክሳል ህክምና እንዳላገኝ እና እንድሞት ተፅእኖ እየፈጠሩብኝ ነው ብሎ ይከሳል በቅርብ ለተዘዋዋሪ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የክስ ማመልከቻቸው ይቀርባል በማለት ምላሻቸውን ሰጥተዋል ጓድ ተሾመም ከአቶ ለማ ያጣራውን የተከሳሽ ቃል እና ጓድ አሸናፊ አና ጓድ ብዙነህ በሰጡት መልስ እንዲሁም የአካባቢ ማስረጃዎች ላይ በመንተራስ ለኮል በቀለ ኢብሳ ለሸዋ ክፍለ ሀገር የህዝብ ደህንነት ኃላፊ ሰባት ገጽ ሪፖርት አቅርቧል ኮል በቀለ ኢብሳም ከመቶ አለቃ ተሾመ በቀረበላቸው ሪፖርት መነሻ የበኩላቸውን አስተያየት በማከል ለኮል አበበ በላይነህ ለሸዋ ክፍለ ሀገር ዋና አስተዳዳሪ መግለጫቸውን አቅርበዋል ስኳዶቹ ኮል አበበ በላይነህ የደረሱበት መደምደሚያ አዲስ አበባ ማዕከላዌ ምርመራ ድርጀት ተዛውር ጉዳዩ አዲስ አበባ በሚገኘው የሽዋ ክካባለ ሀገር ከፍተኛው ዓርድ ቤት በኩል ውሳኔ አንዲስጥ አድርገዋል አቶ ለማም ከ ጠራት የስቃይ የእስር ቆይታ በጊላ አዲስ አበባ ማዕከላዊ ምርመራ ድርጅት የተዛወረ ሲሆን ከአቃቤ ህግ በተመሰረተበት ክስ አቃቤ ህግ በማስረጃ ማስረዳት ስላቃተጡ አቶ ሰማ በወንጀለኛ መቅጫ ህግ ሥሥሕግቁ መሰረት መከላከል ሳያስፈልገው በነ ተሰናብቷል በጊዜው ያስቻሉት ጓድ ንጉሴ ሀሚካኤል የሸዋ ክፍለ ሀገር ከፍተኛ ፍቤት ፕሬዚዳንት ሰብሳቢ ቀኛአዝማች ኪዳኔ ደመእየሱስ እና አቶ ማሞ ሰብር ናቸው የተሰጠው ውሳኔ ፍትሀዊ አንደነበረ አና የባለስልጣናት ጣልቃ ገብነት እንደሌለው ተወስቷል አቶ ለማ ከከፍተኛ ዓህቤት ውሳኔ በነዛ አንደተሰናበተ ፀሀፊው እና የሚቀርቡት ጓደኞቹ ለዚህ ሁሉ ስቃይና በደል ያደረሱብህ የአውራጃው ዋና አስተዳዳሪ የሆነው ጓድ አሸናፊ ነው ስለሆነም በስልጣን ያለ አግባብ በመጠቀም ጎድቶኛል ቂሙን ተወጥቶብኛል ብለህ ክሰሰው ሲባል አቶ ለማ የሰጠው መልስ ጓድ አሸናፊንና ጓድ ብዙነህን አንኳን ልከሳቸው ይቅርና ወደ ተጉለትና ቡልጋ አውራጃ ዞሬ አልተኛም ጓድ አሸናፊ በሰዎች ላይ በደል ሲፈፅም የመጀመሪያ ሰው አይደለሁም ሰዎች ላይ በደል በፈፀመ ጊዜ ሁሉ የተወቀሰበት ጊዜ የለም በሚያጅቡት ወታደሮች ከመኖሪያ ቤቴ አስወስዶ ቢያስረኝና ቢገድለኝ ጠያቂ ያለው አይመስለኝም ከዛሬ ጀምሮ የጓድ አሸናፊ ስም በበጎም ይሁን በክፉ ቢነሳ ከአካባቢው ጥዬ ነው የምጠፋው እስከማለት ደረሰ ስኳኣዶገ የኮሎኔል ተስፋዬ ወልደሥላሴ ሁለንተናዊ ሸፍጥ ከሚኒስትር ተስፋዩ ወልደሥሳሴ ስገደበት ትንሸ ስለ ኮሎኔል ሚኒስትር ተስፋዬ ወልደሥላሴ ሁለንተናዊ ሸፍጥና ቧልት ፀፃፊው በረጅሙ የእስር ቆይታዬ የታዘብኩትን በጥቂቱ አነሆ ኮሎኔል ተስፋዬ ወልደሥላሴ በተድሞው አጠራር በገሙ ጎፋ ጠቅላይ ግዛት በገሙ አውራጃ ጨንቻ በተሰኘች የገጠር ከተማ ተወለዱ አድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ አጎታቸው የአባታቸው ወንድም ወደ አዲስ አበባ እንዳመጧቸውና ትምህርት ቤት እንዳስገቧቸው ከሚንስትር ተስፋዬ አንደበት ፀኃፊው ሰምቻለሁ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ እንደነበሩ ሃገራቸውን በውትድርና ሙያ ለማገልገል ከነበራቸው ፍላጎት በመነሳት በ ዓም የመከላከያ ሠራዊቱን በዕጩ መኮንንነት ተቀላቀሉ በዚያው ዓመት ለመኮንንነት የሚሰጠውን ወታደራዊ ትምህርትና ሥልጠና ለዘጠኝ ወራት ያህል ተከታትለው ከሆለታ ገነት ጦር ትምህርት ቤት በአስራ ሰባተኛ ኮርስ በምክትል የምመቶ አለቅነት ማዕረግ ተመረቁ ምመቶ አለቃ ተስፋዬ በአፄው ዘመነ መንግሥት በተለያዩ ክፍለ ዛገር እና ወታደራዊ ተቋማት በኃላፊነት ሲሰሩ አንደቆዩም አውግተውኛል ህወሓት አባላቱን አብዝቶ እና ኃይሉን አስተባብሮ ከጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር መንግሥት ደርግ ጋር የትጥቅ ትግል እያደረጉ ባለበት ወቅት ሚኒስትር ተስፋዬ ወልደሥላሴ የሀገራችንን የህዝባችንንና የመንግሥታችንን ብርቱ ሚስጥሮች ወታደራዊ መረጃዎች በራሳቸውና በወኪሎቻቸው አማካይነት በስውር ለህወሓትና ለሻብያ ሲያቀብሉ ስኳኣዶቹ እንደነበረ በስፋት ይነገራል ይህ ብቻ አይደለም የትግራይ ክፍለ ሀገር ተወላጆች በኮሎእኒል ተስፋዬ ትእዛዝ መያዛቸው መታሰራቸውና ኢ ሰብዓዊ ምርመራ በመጮደረጋቸጡ የህወሓት ድርጅትን ለመቀላቀል ተገደዋል ወደ ህወሓት ያልፄዱት ደግሞ ሳይጠጦዱ በግዳቸው ከሀገር ኮብልለው በስደት መኖር አማራጭ አድርገዋል በጦር ግንባር የሚገኙ የትግራይ ክፍለ ሀገር ተወላጆችም ቢሆኑ የነገ አጣ ፈንታትን መያዝና መታሰር ከሆነ በሚል ስጋት ብቻ ህወሀትን እጅ መስጠት መርጠዋል የኤርትራ እና የትግራይ ተወላጆችን ይዞ የማሰር ዘመቻ እንዲሁም ሁለቱ ብፄረስቦች ላይ ያነጣጠረ ግድያም ህዝቡ በልባቸው አንዲሸፍቱ አስተዋፅኦ አድርገዋል የዚህ ሁሉ ድምር ውጤት ለህወሓትና ለሻቢያ አቅም ሆኗቸዋል በዜጎችም ላይ የኮል ተስፋዬ ድርጊት ጥላቻን ፈጥሮአል ሁለቱ ድርጅቶች ለድል የበቁት የሚኒስቴር ተስፋዬ ሴራና ደባ ነው ተብሉ መደምደሚያ ላይ ተደርሷል የደርግ መንግሥት ለመሸነፍ ግድ የሆነበት ሚኒስትር ተስፋዬ ወልደሥላሴን ፕሬዚዳንት መንግሥቱ ኃይለማርያም ከሚኒስትርነቱ ሊያነሱት ወይም በጡረታ ሊያሰናብቱት ሲገባ ዝምታን መምረጣቸው ለደርግ ውድቀት ምክንያት ሆኗል ወዘተ በማለት በቁጭት እየተገለፀ ይገኛል በቁጭት ከሚገልፁት ዜጎች መካከል ጦር ግንባር የነበሩ አዛገናች እስከ በታች ድረስ የነበሩ ወታደሮች ጉምቱ ፖለቲከኞች የደህንነት ሰራተኞች ባለሥልጣኖች የመሳሰሉት ይገኙበታል ሲጠቃለል ኮል ተስፋዬ ወልደሥላሴ በአናት ሀገራቸው በህዝባቸውና በመንግሥታቸው ላይ ከባድ ክህደት የፈፀሙ ሚኒስትር ናቸው እየተባሉ ሲወነጀሉም ቆይተዋል ይሁን እንጂ ከዚህ ዓለም በሞት አስከተለዩበት እለት ድረስ ድርጊቱን ሲያስተባብሉም አልተሰሙም ነበር አንዲሁም የኢሕአዴግና የሻቢያ መንግሥትም ቢሆን ከሚኒስትር ተስፋዬ ወልደሥላሴ መረጃ ስለመቀበሉ ወይም ስላለመቀበሉ ምላሽ ከመስጠት ታቅቧል ለምን። የአአ ዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንት የወለጋ ጠግ ገዥ የነበሩ አቶ አሰፋ ድፋዬ የአዋሽ ሸለቆ ባለሥልጣን የልማት ባንክ ዋና ሥራስኪያጅ አቶ ዮፃንስ ኪዳነማሪያም በግቢ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ የነበሩ ደጃዝማች ፃረጎት አባይ የአስመራ ከተማ ከንቲባ የነበሩ አቶ አበበ ከበደ አቶ ሰይፈ ማኅተመሥላሴ የትምህርት ሚኒስትር የነበሩ ማዕከላዊ ምርመራ ድርጅት ውስጥ ከእነ አቶ ታደሰ ገብረ እግዚአብሄር ጋር ታንቀው የተገደሉ ሰላሳ ሰዎች ሲሆኑ አነርሱም ከዚህ በታች ስማቸው የተዘረዘሩት ናቸው አቶ ታደሰ ገብረእግዚያብሄፄር የፖለቲካ ትቤት ዳይሬክተር አቶ ጀማል መላ አቶ በላይ በርሄ ኮል ካሳዬ ወልደአብ በመከላከያ ሚኒስቴር የመምሪያ ኃላፊ አቶ ሙፄ አብዱ መአ ይገዙ ዋቂ አቶ ከበደ ደምሴ አቶ ይስሃቅ ኃይሉ አቶ ኃኢየሱስ አመኑ አቶ ሙሉጌታ ደምሴ አቶ ምንይሹ ባሕሩ አቶ ሰለሞን ኃሚካኤል አቶ አበራ ጫካ አቶ ኪዳነ ተስፋዬ አቶ ሃይረዲን ጀማል አቶ አስፋው ወማሪያም አቶ መኮንን ተወልደ አቶ ካሳሁን ማሩ አቶ በቀለ ይማም አቶ ከድር በርታ አቶ ሸዋ ከበደ አቶ ኣሊ አሕመድ። የሚያሰኝ ነበር ወይዘሮ አለምፀሀይ ካሳም ቢሆን ከ ዓመት የእስር ቆይታ በኋላ ከአቃቤ ህግ እንደ ክሱ አቀራረብ በማስረጃ ስላላስረዳባት መከላከል ሳያስፈልጋት በነዓ ከእስር ቤት ተሰናብታለች ሁለቱም የሆቴል ቤት አስተናጋጆች ሲሆኑ በደርግ የአስተዳደር ክዘመን የሴቶች ማህበር ወይም የሰበነክ ድርጅት አባል አልነበሩም እንደ ነዋሪነታቸው በቀበሌያቸው ክልል ውስጥ ህዝባዊ ተሳትፎ አድርገው አያውቁም በተጠረጠሩበት የዘር ማጥፋት ወንጀል ከመከሰሳቸው ውጪ ስለ ድርጊቱ የሚያውቁት ነገር ፈፅሞ አልነበረም እንኳን በማህበር ተደራጅተው ህዝባዊ ተሳትፎ ሊያደርጉ ይቅርና የከፍተኛ ጽህፈት ቤትን ግቢ ስለመርገጣቸው የሚመሰክርባቸው ሰው እንደሌለ ነበር የሚያወሩት ይሁን እንጂ በወቅቱ ስርዓቱን ደግፈው ሕዝባዊ አገልግሎት ሲሰጡና ሲሰሩ ከነበሩ ጓዶች ጋር ለመታሰርና ለመከሰስ በቅተዋል ወይዘሮ አለምፀሀይ ካሳ ከ ዓመት የእስር ቆይታ በጊላ ወይዘሮ ገነት ከ ዓመት የእስር ቆይታ በኋላ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ በነዛ ተለቀዋል ነፃ ከተባለ የፀረ ቀይ ሽብር ኮሚቴና የልዩ አቃቤ ህግ ግፍና በደል ተዘርዝሮ የሚያልቅ አይደለም ጓድ ንጉጫ መርእድ ዶክተር አስማማው ቀለሙ ስኣዶቹ ኮል ናጻው ምንዳ ጓድ ሞላ ዘገዬ ጓድ ማዕተበ በከራ አቶ ሞክሩ በቀለ አቶ አያልነህ ይልማ ጓድ ለማ ገብረማርያም። በዓለም የህግ መርህ ደረጃ የዘገየ ፍርድ የተነፈገ ያህል ይቆጠራል እንዲሁም አንድ ንፁህ ሰው በግፍ ከሚታሰር ይልቅ ወንጀለኞች ከእስር ቤት ቢለቀቁ ይሻላል የሚለው የህግ አባባል ካልተገበረለት አንዱ አቶ ኡኪ ገሊታ ነው አቶ ኡኪ ከመፃፍና ከማንበብ ያለፈ እውቀት የለውም በወጣትነትና በጎልማሳ እድሜው በቋሚነት ሲሰራ የነበረው ጭቃ እያቦካ ግድግዳ እየለጠፈ እየመረገና እየለሰነ አንዳንድ ጊዜ ደግሞ እቃ እየተሸከመ ነበር የሚኖረው በአሁን ሰዓት እድሜው ገፍቷል ወደ ስኳዶቹ ዐዎቹ ዓመት እድሜ ክልል ነው የሚገኘው ጤናውም ተናንግታቷል የጉልበት ሥራ መስራት የማይችልበት ደረጃ ደርሷል በኤጀንሲ በኩል በጥበቃ ሥራ ላይ ተቀጥሮ መስራት ተስኖታል ለዚህ ሁሉ የተዳረግሁት ከ ዓመት በላይ በግፍ መታሰሬ ነው እንጂ በጎልማሳ አድሜዬ ብሰራ ኖሮ ቅሪት ይኖረኝ ነበር ለዚህ ችግር አልዳረግም ነበር ሲል ቅራታውን ሲደረድር ይደመጣል የአቶ ኡኪ ገለታ ምሬት የመነጨው እንደሚከተለው ነው አቶ ኡኪ ገለታ በዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠርጥረው ሰዎች መታሰር እንደጀመሩ ነበር እርሱም በቁጥጥር ስር የዋለው በወቅቱ ይታሰሩ የነበሩት ግንቦት ቀን ዓም ከጠቅላይ ሚኒስትር እስክ ክዓለ ሀገር ኢሠፓ ኛ ፀሀፊና ዋና አስተዳዳሪ እንዲሁም ወታደራዊ ማዕረጋቸው ከብቤጂጆኔራል በላይ የነበሩ የፖሊት ቢሮ አባላትና የህዝብ ደህንነት ሰባቱ መምሪያዎች ድርጅቶች ኃላፊዎችም ታስረዋል ሰኔ ቀን ዓም ደግሞ ከምክትል መቶ አለቃ ጀምሮ እስክ ኮሎኔል ወታደራዊ ማዕረግ የነበራቸው በቁጥጥር ስር ውለዋል ከሰኔ ቀን ጀምሮ ከተራ ወታደር እስክ ሻለቃ ባሻ የጨርቅ ማዕረግ የነበሩትም ታጠቅ ጦር ሰፈር ደዴሳና ማዕከላዊ አዝ ውስጥ ታስረው ነበር ከሰኔ ቀን ዓም ጀምሮ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ማለትም የበረራ ደህንነት መርማሪዎች የክፍል ኃላፊዎችና ጠባቂዎች ሳይቀሩ ለአስር ተዳርገዋል ከሰኔ ቀን ዓም ጀምሮ የአውራጃ ዋና አስተዳዳሪዎች የአውራጃ ኢሰፓ አንደኛ ፀሀፊዎች እንዲሁም ጉዳይ ኃላፊዎች የመሰረታዊ ድርጅት አመራሮች በዜና ማሰራጫ እየተነገረ ለእስር ተዳርገዋል ይሁን እንጂ አንዳንድ ጓዶች ከዜና ማሰራጫ ጥሪ ውጪ በሰላምና ማረጋጋት ኮሚቴ ከፍርድ ቤት ትአዛዝ ውጪ ቤታቸውጡ እየተበረበረ የታሰሩ ሰዎች ቁጥርም ቢሆን ከ እስረኞች የማያንሱ ነበር አቶ ኡኪ ገለታም በሰላምና ማረጋጋት ኮሚቴ በቁጥጥር ስር ከዋሉት መካከል አንዱ ነበር ይህ ሰው እንደ አርሱ አባባል ከሆነ የህዝብ ተመራጭ እንዳልነበረ። አትግደለን የሚሉ ሰዎች ቁጥር በርካታ ናቸው አንዴ ድፋባቸው ያላየውን እንዳየ ያልነበረበትን እንደነበረ ያልሰማውን እንደሰማ አድርጎ የቅጥፈት ምስክርነት ከሰጡት መካከል የልዩ አቃቤ ህግ ቁልፍ ምስክር የተባለው አቶ አጋጨው ስሙ ተለውጧል አንዱ ነው ይህ ምስክር የአንቆርጫ ቀበሌ ገበሬ ሊቀመንበር የነበረው ላይ ሽጉጥና ገንዘብ ከዘረፈ በኋላ ገድሎታል የከፍተኛ እና ኛ ፖሊስ ጣቢያ አቶ አጋጨውን ሽጉጥና ገንዘብ ከዘረፈ በሏላ መግደሉ ጥቆማ ደረሳቸው በተቀናጀ ክትትል ያዙት በቁጥጥር ስር አዋሉት ምርመራ አደረገበት አጋጨው ድርጊቱን መፈፀሙን አምኖ የተከሳሽነት ቃሉን ሰጠ በሰራው ወንጀል ዓመት ፅኑ እስራት ተፈረደበት አዲስ አበባ ወህኒ ቤት ቅጣቱን እንዲያስፈፅም ታዘክዘ ቅጣቱን ፈፅሞ ከእስር ቤት ወጣ የሰራው ስራ ሰው ፊት የሚያስቀርበው ባለመሆኑ ለተወሰነ ጊዜ አድቦ ተቀመጠ ኢህአዴግ መላ ሀገሪቱን ከተቆጣጠረ በኋላ አቶ አጋጨውም የነፍስ ገዳይ ካባውን አስቀምጦ በደርግ የአስተዳደር ዘመን የኢህአፓ አመራር ቱሪክ ሠ ጠቁ ህ ክህህ ህህ ክክ ዘቐ ሠ ጣ ፍ እንደነበረና በድርጅቱና በእርሱ ላይ ግፍ እንደተፈፀመበት እንዲሁም በሌሎች የኢህአፓ አባላት ላይ ግፍና በደል ሲፈፀምባቸው በአይኑ እንዳየና እንደሚመሰክር አድርጎ ራሱን አቀረበ የሰላምና ማረጋጋት ኮሚቴ አባል ሆኖ ጠመንጃ አንግቦ ወደየ ክፍለሀገር ወደየ አውራዳ ወደየ ወረዳ ከኮሚቴ አባላት ጋር እየተዘዋወረ በዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠረጠሩ የሚላቸውን ሰዎች እየያዘ ክፍተኛ ቀበሌ ጽቤት አስር ቤት ውስጥ እያሰረ ያስቀምጥ ጀመር የፀረ ቀይ ሽብር ኮሚቴ ሲዋቀር ደግሞ ከእኔ በሳይ ፉጨት እንዲሉ የሰላምና ማረጋጋት ኮሜቴ አባል ሆኖ በሚንቀሳቀስበት ወቅት የሰማቸውን ነገሮች ይዞ ብዙ ሚስጥር እንደሚያውቅ አድርጎ ቀረበ ሕጨቢጨ ዘቢ ኤክ ሐኤጩለሕረጸቄሕ ስኳዶቹ የቃሊቲ እስር ቤት የእስረኞች ሰቆቃ የደርግ መንግሥት የከተማ ቦታንና ትርፍ ቤቶችን ለህዝብ ስለማድረግ የወጣውን አዋጅ ተከትሉ ንብረትነቱ የአቶ አሰፋ ደስታ የነበሩትን መጋዘኖች እንዲሁም ቪላ ቤቶች ተወርሰው ነበር። እስቲ ተናገር እሞ ጠዋት ከእንቅልፍ ተነስተህ ብትፀዳዳ ኖሮ ጠባቂዎቼን አታስቸግርም ነበር እሞ የሰራኸው ስራ ማጭበርበር ነው ስለዚህ በአንተ ቅጣት አሞ ለእስረኞች ትምህርት እንዲሆን ከዛሬ ጀምሮ ለሁለት ወር ከቤተሰብህ ጋር አትገናኝም እስከ ሁለት ወር ድረስ ቤተሰቦችህ እንዳይመጡ መልክት ላክ ብሎ ከማንም አስተያየት ሳይቀበል ጀርባውን ሰጥቶ ሄደ ታጋይ ተከስተ በግራ እጁ የቀለም ቆርቆሮ ጣሳ አንጠልጥሎ የመጣው ዋርድያ ደግሞ አቶ ወልዱን የቀለም ቆርቆሮውን አስይዞ ከግቢ ውስጥ ወጣ አቶ ወልዴ ተመልሶ የሆነውን ነገር ለእስረኞች አስኪነግር ድረስ ነገሩ ዳግም ሠ አንቆቅልሽ ሆነ ብዙ ሳይቆይ አቶ ወልዴም ከተወሰደበት ስፍራ መጣ አይነ ምድሩን መጸዳጃ ቤት እንዳስደፉት እና የቀለም ቆርቆሮውን እንዳሳጠቡት ተናገረ የአቶ ወልዴ ቤተሰብ ለሁለት ወር እንዳይመጡ መልእክት ቢነገራቸውም ከርቀት ቦታ ነው የመጣነው ብለን አሳሪዎቹን አሳምነን እንገናኛለን በማለት ለተከታታይ ስምንት ሳምንታት በእለተ ቅዳሜ እና በአለተ እሁድ መመላለሳቸው አልቀረም ነበር አቶ ወልዴ እድሜው ከ ዓመት በላይ የሆነው ሽማግሌ እና ህመምተኛ ከመሆኑም በተጨማሪ እኛ ቤተሰቦቹም የምንመጣው ከሩቅ ሥፍራ እንደሆነ እና ከሳምንት አንድ ቀን በስተቀር መጥተን አቶ ወልዴን ስለማናየው በዛሬው እለት ይፈቀድልን በማለት የተቀጡትን ኃላፊዎች አስተዛዝነው ለምነው ነበር ክታጋይ ተከስተ ግን ሀክኒታም ሆነ የውሳኔ ለውጥ አልተደረገም የቃሊቲ ጠባቂዎችና የጥበቃ ኃላፊዎች በመላ እስረኞች ላይ ሲፈፅሙ የነበሩት ግፍና በደል በቃላት ሊገለፅ እስከማይቻል ድረስ ነበር የሰው ልጅ ከተፈጥሮ ህግ ውጪ እንዲፀዳዳ ማድረግ እንዲሁም አይነ ምድርህ ደርቋል ሆድህን አልታመምክም ብሎ መቅጣት የተቀጪ ቤተሰብን ያለማገናኘት ወዘተ ሰብአዊነት የጎደለው እስር ስለመሆኑ የሚያጠራጥር አይዴደለም አቶ ወልዴ አላጠፋም እንጂ ጥፋት ቢያጠፋ እንኳን በሳምንት አንድ ቀን ብቻ የሚያገኙትን ልጆቹን የልጆቹን እናት እንዲሁም ወንድሞቹንና እህቶቹን ወዘተ የአቶ ወልዴን አይን እንዳያዩት መንፈግ አንዲሁም ይዘው የመጡለትን ስንቅ ለአቶ ወልዴ እንዳይደርሰው መከልከል የግፍ ግፍ ነው በታጋይ ተከስተ ውሳኔ የተቀጣው አቶ ወልዴ ብቻ ሳይሆን የአቶ ወልዴ ቤተሰቦች ጭምር ናቸው ይህን የመሰለ የሰቆቃ ቅጣት በዓመት ሲመነዘር ምን ያህል መሪር እንደሆነ ብያኔውን ለአንባቢያን እተዋለሁ የቃሊቲ እስር ቤት ሰቆቃ በዚህ ብቻ አያበቃም ጥቅምት ቀን ዓም በታጋይ ብርሃኔ የእለቱ የጥበቃ ኃላፊ የተፈጸመውን ግፍና በደል የእስር ቤቱ የጥበቃ ኃላፊ ከተፈፀመው ግፍና በደል ቀጥሎ ለእስረኞች ያደረገው ዲስኩር እነሆ አቶ ቱላ ጫካ ይባላል የከፍተኛ አብዮት ጥበቃ አባል የነበርክ ነህ በጥበቃ ላይ በነበርክበት ወቅት የዘር ማጥፋት ወንጀል ፈፅመሀል ተብሎ በጥርጣሬ የታሰረ ግለሰብ ነው አቶ ቱላ ስለመታሰሩ ይቆጫል ይንገበገባል አምላክ ሆይ ጠይ ናባረድ ወይ ውረድ እያለ አምላኩን በየአለቱ ይማጸናል በግና ነው ያሰሩኝ አያለም ይማረራል አቶ ቴቱሉ አለት አለት ፈጣሪውን መማጸነ አና በሀሰት ታሰርኩ እያለ ስለመማረሩ በመላ አስረኞች ይታወቃል እግዚአብሔር አምርር የሚማጸነውን ሰው ከእስር ቢለቅ ኖሮ አቶ ቱሉን ከአስር ይለቅ ነበር ተብሎም በአንዳንድ አስረኞች ይተች ነበር አቶ ቱሉ ግን እምነቱን የሚፈታተን ወሬም ተወራ አልተወራም ፈጣሪውን ከመማፀን አልቦዘነም በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ እንዲሉ ሌላ ሁለተኛ የሚመርበት ሁኔታ ተክከሰተ ከሆድ ድርቀት ጋር ተያይዞ በመጣ የኪንታሮት ህመም ይሰቃይ ጀመር አቶ ቱሉ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact