Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

መጽሐፈ ቀለሚንጦስ ክፍል 4.pdf


  • word cloud

መጽሐፈ ቀለሚንጦስ ክፍል 4.pdf
  • Extraction Summary

ስለኛ ፍቅር ባባቱ ፈቃድ ምሥጋና ፍሬን በማብቀል ወደኛ መጣ ማርያም ድንግል ወተሠውጠ መዓዛሁ አሙዳይ ውስተሙዳይ እስመይቤ አሐዱ እምነቢያት እፍረት ተሠውጠ እምከናፍረከ ኢይቤ ተክዕወ አላ ይቤ ተሠውጠ ስምከ አሙዳይ ውስተ መዳይ ወሙዳዩኒ ያምዕዝ ኩሉ ዓለመ ወለሲሁኒ ምዑዝ ወሙዳዩኒ ወተመዝማሚዞ ሰብእ አየሐድግ መዓዛሁ ወከማሁ መዓዛሁ ለክርስቶስ ንሕነ ኩልነ መሐይምናን እለ ተጠመቅነ በአሚነ አብ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ በቅድስት ቤተክርስቲያን ስማዕ ኦ ወልድየ ቀሌሚንጦስ ዘነገረኒ እግዚእየ ኢየሱስ ክርስቶስ የሐውክዎ ለሰብእ ወያሠጥምዋ ለነፍስ ኀበኢያእምሮ እም አእምሮ ንሕነ ናበዕሖመ ለደቂቀ ቤተክርስቲያን ኀበአእግ። እግዚአብሔርስ ይፈድዮሙ በከመገብሩ ስኮ ክይስሕቱ አላ ባእዳነ ያስጠቱ ወይትመየንዎ በከመ ሠምሩ ሕሊናሆሙ እኩይ ለሊሆሙ በአከዮመ ባሕቲቶሙ መጻሕፍትስ ቅስት ይመርጥ ስብአ ውስተ ሕይወት ለእመ ከሠትከ ኩሎ ዘገበርከ በዝየ አልብከ ሐፍረት ነሊባለባለወቲከክበቲክ«ዐየ ጋር ተመገቡት አንጂ ከመዓዛው ጣዕም ትጠግባላችሁ ይህን ታል ደግሜ እነግራችሁ አለሁ ሁላችሁ ምክሬን በመስማት ነገሥ ትገቡ ክንድ ከመጥፎ ባህላችሁም እንድትመለሱ የሰው ልጀ ትልቁ ውድቀቱ ንሥሐ ሳይገባ መሞቱ ነው ጠላት በዚህ ዓለም እያለህ የሠራኸውን ሐጢአት በንሥሐ ምንም በዝየ ኢይትረሳዕ ተዘከር እለተሞትከ አምድሕረ ትንሣኤ ለአመ ኢነሥሑ ለዝሉፉ ውእቱ ሐዘን ከአልቦ ነዛዜ በዐቂበ ትእዛዛቲሁ ለእግዚአብሔር ኣልቦ አድልዎ ወነሚአ ገዕ በኀበ እግዚአብሔር።

  • Cosine Similarity

ወለሲሞን መሠርይ አፅደፍክዎ በውእቱ መዋዕል በእንተ እኩይ ምግባሩ ወለሐናንያ ዘቀሠጠ ሴጠ ወይን አነ ረገምክዎ ወሶቤፃ ነሥአ መልአክ መጥባህተ ቀትል ዘበጦ ወሞተ በአሐቲ ዝብጠት ወከገሁ ብአሲቱኒ ሞተት እምድሕሬሁ እስመ ተዐደው ሥርዓታ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን ለዘየሐውር በንፁሕ ኤጵስቆፅስ ሕልው ምስሌሁ መልአከ እግዚአብሔር ወይገበር ሎቱ ፈቃዶ ወበእንተዝ አሠንዩ ደቂቃ ለቤተክርስቲያን በኩሉ ግብርክሙ ዘትገብሩ ለእለ አልቦሙ አእምሮ ወኢያስተሐቅሩ ትእዛዘ እግዚአብሔር ወግበር ሥርዓታ ለቤተክርስቲያን ከመ አርአያ ኢየሩሳሌም ሰማያዊት እንተ በውስቴታ ይሴብሑ መሳእክተ እግዚአብሔር ዘእንበለ ፅርዓት ወኢይፈቅድ እግዚአብሔር እንዳትደፋፈሩዋት አሷ የጌታየና አምላኬ ኢየሱስ ክርስቶስ ናትና ለ ልጄ ቀሌሚንጦስ ሆይ የሠራሁልህን ስርዓት በጥንቃቄ ጠብቅ አአምሮ ለሌላቸው የጠለቀውን ምሥጢር አትግለዕላቸው የእግዚአብሔርን ቃል መዘባበቻ እንዳያደርጉት ያልሆነውን ትርጉም እየሠጡ የተሠጣቸውን ስለአምላክና ስለቤተክርስቲያን ትእዛዝ በክብር መከተል ፈቃድ የላቸውም መሠርዩ ሲሞንን በእግዚአብሔር ኃይል እንዲወድቅ አደረግሁት የወይኑን ሺያጭ ያታለለ ሐናንያንም እኔ ረገምሁትና ወድያው መልአክ የኔን ርግማን ተቀብሎ መታው እሱም ባንድ ጊዜ ሞቿ ሚስቱም ከሱ በኋላ ሞተች እነሲሞን የቅድስት ቤተክርስቲያንን ሥርዓት ስለ ተደፋፈሩ ሞቱ በንፁሕ ለሚመራ ኤጵስቆፅስ የእግዚአብሔር መልአክ አይለየውም ፈቃዱን ይፈፅምለታል ስለዚህ የቤተክርስቲያንን ልጆች በትክክል ምሩ በሥራቸው ሁሉ ለእግዚአብሔር እንዲገዙ ልቡና የሌላቸው ሰዎች ግን እግዚአብሔርን ቃል ያቃልላሉ የቤተክርስቲያንን ሥርዓት በስማያዊቷ ኢየሩሳሌም ምሳሌ አድርግ ሰማያዊቷ ኢየሩሳሌም መላእክተእግዚአብሔር ያለዕረፍት ምሥጋና የሚያቀርቡባት ናት እግዚአብሔር የተንኮለኞችን ነገር ህህህህህ«ፎከሀበዐዘቲከዐ ነገረ ጽልሕዋን ወአማፅያን እስመ ቅዱስ ውእቱ ወይትቄደስ በቅዱሳን ወኢይፈቅድ ከናፍረ ጉሕሉት እስመ በቅዱሳን ይሴባሕ ወበንፁሐን ይትዌደስ ወበትጉኀን ይትሌአል ወመሥዋ እተኃጥአን ኢይሠምር እመቦ ኤሏስቆጳስ ውስተ ጵጵስና ወጳጳስ ውስተ ሊቀጳጳሳትና ወዲያቆን ውስተ ግብረ ክህነት ወንፍቀ ዲያቆን ውስተ ዲቁና ወአናጉንስጢስ ውስተ ግብረ ንፍቀዲያቆናት ወሕዝባዊ ውስተ ግብረ አናጉኒንስጢስ ወዲያቆናዊት ውስተ ግብረ ሕዝባዊ ወደናግል ውስተ ግብረአንስት ወአዋልድ ውስተ ግብረደናግል ወኩሉ ዘይትአደው እምዘ ዘከርነ መዓርጊዛ ለቅድስት ቤተክርስቲያን ውጉዝ ውስቱ ወይትመተር እመአርጊዛ ለቅድስት ቤተክርስቲያን ለእመእባእናሁ ንሕነ አልብነ ሥልጣን ወልአከ እግዚአብሔር ይትመዓዕ ላእሌሁ ወየሐንቆ ከመ ይሁዳ ዕልው ዘተፈልጠ እማሕበርነ ወተሐንቀ በከመ መሀሮ ሰይጣን አቡሁ እመቦ ዘተሐየለ ካልኡ ወዘአዕቀቦ ንዋዩ በዓመዓ እመሂ እም እንስሳ ወእመሂ እምንዋየ ባእድ አው ወርቀ ወብሩረ ይፍዲ አይቀበልም እግዚአብሔር ቅዱስ ነውና በቅዱሳኖቹ ይመሠገናል የተንኮለኞችን ምሥጋና አይቀበልም እሱ በቅዱሳኖቹ ብቻ ይመሰገናል በንፁሐኖቹም ይወደሳል በትጉሐንም ከፍከፍ ይሳል የሐጥአንን መሥዋዕት አይቀበልም ኤጵስቆጾስ ሁኖ የጳጳስን መዓርግ ጳጳስሁኖ የሊቀጳጳስን መዓርግ ዲያቆን ሆኖ የቄስን መዓርግ ንፍቀዲያቆን ሆኖ የዲያቆንን መዓርግ አናጉንስጢስ ሆኖ የንፍቀዲያቆንን መዓርግ ሕዝባዊ ሆኖ የአናጉስጢስን መዓርግ ዲያቆናዊት ሁና የሕዝባውያንን መዓርግ ሴቶች ሆነው የዲያቆናዊትን መዓርግ ደናግል ሁነው የሴቶችን መዓርግ ልጃገረዶች ሁኖው የሴቶችን መዓርግ ከነዚህ ከዚህ በላይ የተዘረዘሩትን ሁሉ በድፍረት የፈፀመ የተወገዘ ይሁን ከቅድስት ቤተክርስቲያን የተረከበውንም መዓርግ ተቀምቶ ይቅር በማንኛው ቤተክርስቲያን አይገኝ እኛ በነዚህ ዐመፀኞች ላይ ሥልጣን የለንም የእግዚአብሔር መልአክ ግን በሱ ላይ ቁጣውን ያሳያል እንደይሁዳም ያሳንቀዋል ይሁዳ በገዛራሱ ታነቀ ይህም ካባቱ ሠይጣን የተማረው ነው ከስው በአደራነት ገንዘብንም ሆነ እንስሳ ወርቅም ይሁን ብር አልመልስም ብሎ ያመፀ ቢኖር በአደራነት ከተረከበው ፅጥፍ ህህህህህህ«ፎከዐሀበዐዘቲከ ሚሙ ካፅበተ ወለእመ ተሐበለ እምንዋየ ቤተክርስቲያን የሀብ ትሕምስተ እስመ ተሐየለ ንዋየ ቤተ ክደርስቲያን ቤተእግዚአብሔር ዘንተ ሠራዕነ በቀኖና ከመ ኢይትኀየል ፅ ንዋየ ካልኡ እመቦ እም ኤጴስቆልሳት ቀሳውስት ወዲያቆናት ዘይነሥኡ ርዴ ወበርዴኒ ያመክዕብ ንዋዮ ይትምተር እመዓርጊሃ ለቤተክርስቲያን ወይሠዐር እምዘኮነ ሚመቱ ወእመቦ እምኤጴስቆጳሳት ቀሳውስት ወዲያቆናት ዘያስተዋዲ ቢዖ በዓመባ ኀበ ነገሥት ወመኳንንት ወይሰኪ በእንተ አበሳ ወዐመፀ ዘአበሰ ሎቱ ይትመ እመዓርጊሁ እመቦ እምእመናን ዘይድሕር ብእሲቶ ዘእንበለ ትዘሙ በላእሌሁ ወያወስብ ሕድግተ ይቁም እስከ ይኔስሕ እመቦ አምክርስቲያን ዘየሐውር ኀበ ዘፈን ወተውኔት ወይበውአ ውስተ ቤተ ተውኔት ወይሰክር ወይበውእ ቤተ ብለኔ ይትመተር እም ቤተክርስቲያን አመቦ እምውሉደክርስቲያን ዘቦከ ምኩራበአይሁድ ወምኩራበ ኦሬሚ ይጸሊ ምስሌሆሙ ወይበልዕ እምበዓሎሙ ወመሥዋዕቶሙ ይትመተር እመዓርጊፃ ለቤተክርስቲያነ አመቦ ኤጴስቆልስ ቀሲስ አው ዲያቆን ወሕዝባዊ አለየአምኑ በነገረ ረዓይያነ ኮከብ ወመጥዓውያን ወመሠግላን አድርጎ ይክፈል በዚሁ አካፄድ የቤተክርስቲያንን ገንዘብ በዓመዕ ወስዶ ለግሉ መጠቀምያ ያዋለው አምስት ዕጥና አድርጎ ይክፈል የበደለውም ግለሰብ ሳይሆን ቤተእግዚአብሔር ስለሆነ ይህን ቀኖና ሠርተናል አንዱ የሌላውን ገንዘብ እንዳይቀማም ቀኖና ሠርተናል ኤጵስቆጳስ ሁኖ ወይምቄስ ዲያቆንም ይሁን በአራጣ ገንዘቡን እየሠጠ ዕጥፍ በማድረግ የሚቀበል ከሥልጣኑ ይመተር ከቤተክርስቲያን ሥልጣኑም ይወገድ ከኤጴስቆጳሳት ቀሳውስትና ዲያቆናት መካከል ባለንጀራውን በበደል ተነሳስቶ ወደነገሥትና ወደመኳንንት ቢከስ ካለበት የቤተክርስቲያነ ሹመት ይውረድ ከአገልግሎቱም ይወገድ ሚስቱ አመንዝራ ሳትሆንበት የሚፈታና የተፈታችውም ያገባ ንሥሐውንእስኪጨርስ ድረስ ወደቤተክርስቲያን ከመግባት ይከልከል ክርስቲያን ሆኖ እያለ ዘፈን ወዳለበትና ሥካር ዝሙት መዳራት ወዳለበት ቤት ከሄደ ከክርስቲያንነትም ሆነ ከማናኛውም አባልነት ይሠረዝ ከክርስቲያን ወገኖች ወደ አይሁድና ወደአከረማውያን ምኩራብ ገብቶ በነሱ የአምልኮት ሥርዓት የተሳተፈ ለበዓላቸው ከተሠዋውም መስዋዕት የበላ ከቤተክርስቲያን ይወገዝ ኤጺስቆልሳት ከቀሳውስት ከዲያቆናትና ከሕዝባውያን በኮከብቆጣሪዎች በጣኦት ማምለክ ከወደቁ ከቤተክርስቲያን ህህህህህ«ፎከወዐበዐዘቲከ ወይትፋቀሩ ምስሌሆሙ ይትመተሩ እምቤተክርስቲያን ወለእመ አስገሉ በእሳት ወማይ ወበአእዋም በዝኒ ይትመተሩ እም ቤተክርስቲያን ወእመሰ ሕዝባዊ ይቁም እምቤተክርስቲያን እስከይኔስሕ ወይትወሐድ ውስቴታ በጸሎት ወበስእለት በአንብፅ ቤተክርስቲያን አምሳለሐመር ዘይዘብጥዋ መዋግደ ወነፋሳት ወማዕበላት ወኢትትሐወክ በእንተ ዘተገብረት በእደኪያን ወትትሔደፍ ኢትትሀወክ ወኢታንቀለቅል ወኢትሠጥም እምአበሳሆሙ ለመምዕልያን ነገሥት ዲበ ዛይማኖተ መስቀል ተሐንጸ መሠረታ ወኖትያትኒ በየማና ወበፀጋማ እለየሐድፉ ኪየዛፃ እስከ ትበፅህ ኀበ መርሶ መድኅኒት ወምሳሌዛሃ ለባሕር ዓለም ውስቱ ወመዋግድ ወማዕበል ወነፋሳት እሙንቱ መጥዐውያን ወመሰግላን እለ የሀውኩ ዓለመ በምልኡ ኦሙንቱሂኒ ምስለ ዘይሰምዖሙ ይወርዱ ውስተ ባሕረ እሳት ወይትሐተሙ ውስቴታ ኀበ አልባቲ ሙዳእ እስከ ለዓለም ወካዕበ ንሕነ እሙንቱ እለ ንፀይሕ ፍኖታ ለሐመርነ ቅድስት ቤተክርስቲያን ወንፀሐይሕ አስዋከ ረሲከን እምኔፃ ጌ ይባረሩ ይወገዙ ከተጠቀሱት ጋር ፍቅር ካላቸውም ይባረሩ በእሳት በውፃ በዛፍና በሌሎችም ከማምለክ ደረጃ ላይ ከደረሱ ከቅድስት ቤተክርስቲያን አባልነታቸው ተወግዘው ይለዩ ሕዝባዊው ብዙ ትምህርትን ካለማግኘቱ የተነሳ ይህንን ፈፅሞ ከሆነ ንሥሐ እስኪገባ ድረስ በሰቆቃና በልቅሶ በቤተክርስቲያን ዙርያ ይመለስ ቤተክርስቲያን በመልካም ጥበበኛ ተሠርታ በመልካም ጥበበኛ እንደምትነዳና መዋግድ ማእበላትና ነፋሳት ከክፉዎች ነገሥታት ጥፋት የተነሳ በማትሠጥም መርከብ ትመሰላለች ቤተክርስቲያን በምንም በምን የማትናወጥ የፀናች ናት ቅድስት ቤተክርስቲያን በሃይማኖት መስቀል ላይ የተመሠረተች ናት መሠረቷም ፅኑዕ ነው በግራዋና በቀኝዋ ዋናተኞች ያጅብዋታል ከምትንሳፈፍበት ባህር አልፋ ወደመርሶ መድሐኒት እስክትደርስ ድረስም ከሷ አይርቁም የባሕር ምሳሌ አለም ነው በነፋስ በመዋግድና በማዕበል የተመሰሉት ደግሞ ጠንቋዮችና ሌሎችም ናቸው እነሱ ዓለምን የሚያውኩ ናቸው እነዚህ ዐመፀኞች እነሱን እየተከተሉ ምክራቸውን ከሚሰሙና በነሱም ምክር የጥፋት ጎዳናን ከሚመርጡ ጋር ወደዘለዓለምጥፋት ይገባሉ የኛ መርከብ የሆነችውን የቤተክርስቲያን መንገድ የምንጠርግ እኛ ነን የልበዝንጉችንንም እሾህ ከቤተክርስቲያንና ህህህህህ«ፎከዐሀበዐዘቲከዐ ወእም አልባቢሆሙ ለእለ ያጥዕው ከመያማስት ቢጾሙ እሙንቱኒ ምሱናን እሙንቱ ወይትማልኩ ምስሌሆሙ ካልአነ ውስተ ኩነኔ ለእመ ረከቡ ዘኢኪነቅሐ ለግብረ መልእክትነ ውስተ ቅድስት ቤተክርስቲያነ እስመ እምኩሉ ኀጢአት የአኪ ሠገል ወጣዖት በኀበ እግዚአብሔር ይእዜኒ መምህራነ ቤተክርስያን ውስተ ዘዚአነ ቀኖና ኢታስትቱ ገሥጽዎሙ ለእለስሕቱ ሕዝበ ክርስቲያን ከመ ኢይትመዐዕክመሙ እግዚአብሔር አመትበፅሑ ቅድሜሁ ፈድፉደ ተጠናቀቁ ባቲ ከመኢትሕልፍ ሰዓት እንተባቲ በኢያሰነይክመ ፈቃደ እግዚኡ ይወት ስክሙ እግዚአብሔር በእንተ መልእክተክሙ እስመገብር ቪየአምር ወኢይገብር ብዙሕ መቅሰፍቱ ወዘሰ ኢየአምር ሕዳጥ መቅሰፍቱ አርትዑ ፍናዊክሙ ኦ ውሉደ ቤተክርስቲያን ወዕቀቡ ዘሠራዕነ ለክሙ በቃለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ አንትሙ ጳጳሰት ኢትሚሙ ዘረከብክሙ ዘእንበለ ሕግ ወዘእንበለትሕትቱ ወትጤይቁ እለቦሙ ነውር ዘነገርጋር ለእመ ኢሰምዐ ወኢተናገረ ምንተ አሰነየ ግብሮ ዘለምፅ ኢይሰየም ውስተ ቤተክርስቲያን ከመ ኢያስቆርሩ ሕዝብ ባለእንጀራቸውን ወደጥፋት ከሚያስገቡ ጥፋተኞች የምንነቅል እኛ ነን ለጥፋት ሆን ብለው የተሠለፉ ሰዎች ብቻቸው አይጠፉም እግረመንገዳቸው ያልነቃውንና ከኛ ትእዛዝ ወደኋላ ያለውን ይዘው ይጠፋሉ እንጂ ከሐጢአት ሁሉ ጣዖትን ማምለክና ጥንዋቐላ በእግዚአብሔር ዘንድ ይጠላል ሙ ስለዚህ የቤተክርስቲያን መምህራን ሆይ የኛን ቀኖና አስተምሩ ሥሕተት ውስጥ የገቡትንም አትቦዝነ ይህን ካልፈዐማችሁ ተመርኩዛችሁ ሕዝበክርስቲያን አግዚአብሔር ከፊቱ አቁሞ ይቆጣቹኋል እንድትሠሩባት አግዚአብሔር የወሰነላችሁን ሰዓት ሳታልፍ ከመገሠፅ ኃላፊነታችሁን ተወጡ ዘተሠጣችሁ ሰዓት ባትሠሩ ለወቀሳና ለከባድ ቅጣት ትዳረጋላችሁ እያወቀ ላጠፋና የጌታውን ትእዛዝ ላልፈፀመ አገልጋይ ከባድ ቅጣት ሲጠብቀው ላላወቀ ደሞ ቅጣቱ ጥቂት ነው የቤተክርስቲያን ልጆች ሆይ መንገዳችሁን አስተካክሱ የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቃል መሠረት አድርገን የሠራንላችሁንም ጠብቁ እናንተ ጳጳሳት በሕዝብ ዘንድ ታአማኒነት የሌለውን ሰው በክህነት አትሹሙት ስለሚመረጠው ለክህነት ከሌሎች ብዙ መጠየቅና መረዳት ያስፈልጋቹኋል ነውር ካለበት ክህንነት አትሥጡት እንደበተርቱ ፅም መሆን አለበት ካልሆነ ግን ህህህህህ«ፎከሀበዐዘቲከዐ በእዴሁ ተመጥዎ ሥጋሁ ወደሙ ለአኀዜኩሉ ዓለም ወለእመ ኮነ ሐንካስ ዘኢይክል ሰጊረ ዘእንበለበትር ኢይኩን ካህነ ወለእመከህለ ሰጊረ ዘእንበለ በትር ይክል ይሰየም ይኩን ካህነ ዘሠናይ ግእዙ ለግብረ እግዚአብሔር ወቦቱ አእምሮ ወልቡና ወተርጉሞ መጻሕፍት ቅዱሳት ወያሴኒ ፍኖተ ቃል ዘበአማን መንፈሳዊት ወይመይጥ ሕዝቦ ውስተ ቪበአማን ፍኖተ ንሥሐ ከመ ይትዐረቁ ምስለ እግዚእነ ወአምላክነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወእመቦ እምሕዝብ ዕልዋን ወመናፍቃን እለዙጠምቁ ኢይሠየሙ በጉጉዓ እስከ ይትአመር ሑረቶሙ ተዓቀቆቡ አምተዙላት እለያማስኑ አባግዓ መርዔቱ ለክርስቶስ ኔርሰ ኖላዊ ይሜጡ ነፍሶ ቤዛ አበግዒሁ እግዚእነ ቤዘወነ አመ ይእሕዝዎ በይእቲ ሌሊት ወፈቀዱ የአሐኩነ ለነኒ ወይቤሎሙ ሕድግዎሙ ለእሉ እስመ ኪያየ ተሐስሱ ወአንስ ድኩም አፈድፈድኩ ተሐልፎተ ቃልየ ወእቤ አንስ ኢይክሕደከ አመውት ምስሌከ ለዘቤዘወነ በነፍሱ ንህነ አባግዓመርዔቱ እለ ሀሎነ ምስሌሁ ቤዘወነ በደሙ ለምፃምንም ለክህነት አትመድቡ ሥጋወደሙን የሚቀበሉ ሕዝብ የመፀየባ ሁኔታ እንዳያሳዩ አንድ እግሩ በሽተኛ ከሆነና ያለበትር መራመድ የማይችል ከሆነ ለክህነት አይገባም ከክህነት አይከለከልም ካህን መልካም አንደበትና መልካም ተግባር ያለው ይሁን አዋቂና የሰከነ ፅውቀት ኑሮት ቅዱሳት መጻሕፍትን መተርጎም መቻል አለበት መንፈሳዊ ሕይወቱንም አሟልቶ መምራት የሚችል ይሁን ሕዝበክርስቲያን በንሥሐ ከጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጋር እንዲታረቁ የማድረግ ሐላፊነት የካህን ነውና ከሕዝብ መካከል ከሐዲዎችና መናፍቃን ጥምቀትን ቢቀበሉ ትምህርትን እያገኙ ይቆዩ የቤተክርስቲያንን ሐላፊነት አይቀበሉ ይህ ከሆነ ማንነታቸው ሲጠና ሊረጋገጥ ይችላል የክርስቶስን በጎች ከሚነጥቁ ተኩላዎችም ተጠበቁ መልካም እረኛ ስለበጎቹ ነፍሴን አሳልፎ ይሠጣል ጌታችን እኛ እንዳንያዝ እነሱን ተዋቸው ይሂዱ እኔ አለሁላችሁ ብሎ ስለኛ ራሱን አሳልፎ ሠጠ ና እኔ ጴጥሮስ ደካማ ነበርኩ የቃል እላፊም አዘወትር ነበር ጌታችንን እኔ አልክድህም አልኩት ካንተጋርም እሞታለሁ አልኩት ይህንን ያልኩት የኢየሱስ ክርስቶስ መንጋዎች ሁነን ከሱ ጋር በነበርን ጊዜ ነው እሱም በደሙ አዳነን እንዴት ያስተምራል ያለበትር መራመድ የሚችል ከሆነ ግን መድሐኒታችን ኣባካህላወቶከ በፒቲከየ እሱ ግን ስለኛ በግዓመሥዋዕት ሆነ ስለሌሎችም ሐጢአተኛች ቤዛ ሆነ ነውር የሌለበት የበግ ጠቦትም ሁኖ ስለኛ ሞተ ከተኩላም እኛን ለማዳን አንደበቱን ከፈተ እኛም ከኛ በታች ውእቱስ ተጠብሐ በእንቲአነ ወበእንተ ኩሎሙ ኃጥአን ከመ በግዕ ዘአልቦ ነውር ወኪከሠተ ሕማሙ በአፉሁ ከመያድሕነነ እምተኩላ መሣጢ ንሕነሄ ይደልወነ ንመጡ ነፍሰነ ቤዛአባግዒነ እለ እምታሕቱነ ወኢንመጥዎሙ ለተኩላት መሠጥ አላ ናሠንዮሙ በኩሉ ምግባረ ሠናይ እንዘ ናመዕኦሙ ኀቤሁ ወይዕቀቡ ሥርዓታ ለቅድስት ደብተራ ወይተአቀቡ እምትእይርቶሙ ሰአቤሴላውያን ትውልደ ዓላውያን ወዓማፅያን እለቀነዮሙ አብሲስ ወመሀሮሙ ዙሎ ምግባረ አከይ ይትቃረንዋ ለቅድስት ቤተክርስቲያን እንዚያመዕኩ ሁነው እንድንጠብቃቸው ስለተሠጡን በጎች ነፍሳችንን እንስጥ ለተኩላዎች አሳልፈን አንስጣቸው ትተናቸው ሳንሸሽ ወጥተን ወርደን በማስተማር ወደእግዚአብሔር እናምጣቸው የቅድስት ደብተራንም ሥርዓት ጠብቁ አብሲስ የተባለው መናፍቅ ተነስቶ ክርክርን እያነሱ ቤተክርስቲያንን በመቃወም የሚሠለፉ ብዙ ተከታዩችን ወስዲል የሱ ተከታዮች የክህደትና የዓመዕ ሰዎች ናቸው ስለዚህ ከነሱ ተንኮል ተበብበቁ ጋእ። ዕቀቡ ሥርዓታቤተክርስቲያን ኣህነለስለወዩከዐሀክዐቲከ ፍላጎታቸው መሐይምናን ካላቸው ንብረት ለድሆችም ምፅዋትን ይሠጡ ዘንደ እዘዛቸው ይህን ካደረጉ እግዚአብሔር ይባርከዋል ምንም የሌለው ድሐ ቢሆን እንኳ ካለችው የፅለት ጉርሱ ከፍሎ ይመፅውት ይህን ከፈፀመ እግዚአብሔር በዚህ ዓለም እያለ ካለበት ደረጃ ከፍ ያደርገዋል በወድያኛው ዓለምም ከማሕበረቅዱሳን ጋር ይጨምረዋል ከሞት ወደሕይወት ለመሻገር ትችሉ ዘንድ መልካም ሥራን ችላ አትበሉ ከዕልዋን ጋርም አትቀላቀሉ እናንተ የክርስቲያን ልጆች የነገርናችሁን ነገር ወደቷላ ችላ አትበሉ ሕዝቦቹ ለናንተ የሠጠነውን ሥርዓት ጠብቀው ይኖሩ ዘንድ እዘዙዋቸው ይህንን የሠጠናችሁን ሥርዓት የማይቀበልና የማይመራበት ሰው ካለ ከቅድስት ቤተክርስቲያን መዓርጉ ይወድቃል የቤተክርስቲያንን ሥርዓት ጠብቁ እሷ የጌታችን መድሐኒታችን ኢየሱስክርስቶስ ናትና ይህንን ማድረጋችሁ በሰማያት ላለው አባታችሁ ልጆች እንድትሆኑ ነው እሱለደግ ሰዎች ደገኛ አምላክ ነውና እግዚአብሔር ለደገኞች ደግ ነው ሐጢአተኛን ስለሐጢያቱ ችላ አይለውም ሁሉ ለሱ ነው ሁሉም ከሱ ዘንድ ነው ሁሉ በፈቃዱ ይሆናል ሁሉ ከፊቱ ተዘርግቶ ይታያል ሁሉም ከሱ ዘንድ ግልፅ ወኢትትገሐሱ እምኔፃዛ ከመትኩኑ ፍሠሐነ በበአትክሙ ወበዐአትክሙ ውስቴታ እስመ ለነ ለአሠርቱ ወሐዋርያት አዘዘነ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ከመ ንሥራዕ ሕዝቦ በጽድቅ ወበርትዕ ወኢናድሉ ለገፀ ሰብእ አላ በከመቀኖና ዘቤተክርስቲያን ይደልዎ ቁመት ወምሕረት ወኢነሀብ ለሕዝብ ካልአ ምክንያተ በዘይትገሐሱ እም ሥርዓታ ለቤተክርስቲያን እስመሀለው በምክንያት እለይትገሐሱ እምሥርዓተ ቤተክርስቲያን እንዘ ይብሉ ለነሰ አዘዙነ ሥዩማኒነ ከመ ንግበር ፈቃዶሙ ለእለይመልኩ ዓለመ ወኢንክል ተጠናቅቆ ውስተ ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አንበይነዝ ኢያሰነዩ ሥርዓቶ ለአግዚአብሔር ወእግኪአብሔርኒ ይወቅሶመ እስመ ነገሥት ወመኳንንት ርቱዓ ይትአዘዙ ለእግዚአብሔር በእንተ ነፍሶሙ እስመ ይቴይስ አሰንዮ ነፍስ እምነ ሥጋ እስመ አለ ዘሥጋ ይሄፄልዩ ይፈቅዱ ያድልው ለሰብእ ወእለሰ ይፈቅዱ ያድልው ለእግዚአብሔር እሙንቱ ኢየኀጥኡ ዘሥጋ ወዘነፍስ እስመ ለሊሁ ይሜህሮሙ ከመያድልው ሉሎቱ በከመፈቀዱ ህህህህህ«ፎከዐበዐዘቲከ ሯ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለኛ ለአሥራሁለት የ ነው የቤተክርስቲያንን ሥርዓት ጠብቁ ከሷም አትራቁ ከሷ ካልራቃችሁ ስትወጡና ስትገቡ ፍዑም ደስታ ይሰማቹል ሐዋርያት ሕዝቦቹን በአውነትና በቅንነት እንመራ ዘንድ አዞናል በቤተክርስቲያን ቀኖና መሠረት እንጂ በሌላ ምክንያት ለሰው ፊት በማዳላት ቅጣትንም ሆነ ሌላ በሰው ላይ እንዳናስተላልፍም አዞናል ስለዚህ ከቤተክርስቲያን ቀኖናና ሥርዓት ውጭ በሆነ መንገድ ሕዝቦችን አንቀጣም በሌላ ምክንያት ከቤተክርስቲያን ቀኖና የሚወጡ አሉ የምድር ገዢዎች ፈቃዳቸውን እንፈፅም ዘንድ ሌላ ትአዛዝ ያዙናል የቤተክርስቲያንን ሥርዓት በጥንቃቄ ልንከታተል አንችልም በማለት ብዙ የተለያየ ምክንያት ያቀርባሉ ይህንንም ምክንያት መነሻ እያደረጉ የእግዚአብሔርን ሥርዓት ችላ ይላሉ እግዚአብሔርም ይወቅሳቸዋል ነገሥታትና መኳንንት በቤተክርስቲያን እንደማንም ተራዎች ናቸው ስለዚህ ስለነፍሳቸው በትክክል የቤተክርስቲያንን ሥርዓት ይጠብቁ ለሥጋ ከማድላት ለዘዓለማዊቷ ነፍስ ማድላት ይሻላል ለስጋ ብቻ የሚያስቡ ለሰው እንዲያደሉ በራሳቸው ይገደዳሉ ለእግዚአብሔር ማድላትን የመረጡ ግን በረከተነፍስንና በረከተሥጋን አያጡም እግዚአብሔር ራሱ በቀና መንገድ እንዲጓዙ ይመራቸዋል ወይመርሖሙ ውስተ ገቢረ ትእዛዛቲሁ እግዚአብሔር እመቦ ዘተግሕሰ እምሥርዓተቤተክርስቲያን ወሐብሩ ላእሌሁ ሊቃናተ ቤተክርስቲያን ወሰከዩዎ በሕገዓመዓ ወውእቱ ኢተግህሰ እስከይፈትሑ ቦቱ ሊቃናተ ቤተክርስቲያን አላ ኮነ ምሕፁነ ኀበ መኳንንተዓለም ወአበየ ተግሕሶ እምዘ ግእዝዎ ውእቱኬ ይከውን ቅውመ እምቤተ ክርስቲያን ወኢይደመር ምስለ ሕዝብ እስከ አመይኔሥሕ ወአልቦ ዳግም ሰቨት ሊቀጳጳሳት እመቦ እም ሕዝበውያን ወእም ካህናት ክይትዌከፍ ውጉዘ ቅውም ውእቱ እምቤተክርስቲያን ወይትወገዝ ምስለ ዘተወክፎ ዓማዒ ይደሉ ለካህናት ይትወከፉ ኀጥአነ ለንሥሐ ዘእንበለ አድልዎ ወኢይትወከፉ ሕልያነ እም ተነሳሕያን ለአቅልሎ ንሥሐ አላ የሀቡ ንሥሐ ዘእንበለ አድልዎ ወለእመሰኬ መምሰኬ ጣዖት ያክብዱ ንሥሐሁ እስመ እምኩሉ ኅጢአት የአኪ አምልኮ ጣዖት በኀበእግዚአከብሔር ፅቀቡ ሥርዓተ ቀኖና ክዘተውህበ ለመሐይምናን ሕዝበ ክርስቲያን እለሖሩ በምግባረ ሠናይ ወአሕለፉ መዋዕሲሆሙ ወደሱም ዝንባሌአቸው እንዲሆን ያደርጋቸዋል የሱንም ትእዛዛት ጠብቀው እንዲኖሩ ያደርጋቸዋል የቤተክርስቲያንን ሥርዓት አፍርሶ የክርስቲያን ዓለቆች ጥፋቱን በመመልከት ጥፋተኛ ሆኖ ስላገኙት ቢቀጡትና የነሱንም የቅጣት ውሳኔ ለመቀበል ፈቃደኛ ሳይሆን ቀርቶ ወደሥጋውያን ዳኞች በመፄድ የቤተክርስቲንን አለቆች ቢከስና ከቤተክርስቲያን ቀኖና ውጭ ቢሆን ይህን የመሰለ በደለኛ ከቤተክርስቲያን ከማሕበረምእአመናን ጋርም አይካፈልም ካልሆነ በቀር ወደቤተክርስቲያን እንዲገባ አይፈቀድለትም ከካህናትና ከሕዝባውያን መካከል የተወገዘውን ሰው ተቀብሎ ቢገኝ ከተወገዘው ሰው ጋር ከቤተክርስቲያን ተለይቶና ተወግኮ ይባረር ለካህናት ሐጢአተኞችን ለንሥሐ ያለአድልዎ መቀበል ይገባል ንሥሐን እናቀልልፃለን ብለው ከተነሣሂ መማለጃን አይቀበሉ ይልቁንስ የሐጢአቱን ክብደትና ብዛት በመመልከት ተገቢውን መንፈሳዊቅጣት ይሥጡት ጣኦትአምላኪ ከሆነ ያክብዱበት በእግዚአብሔር ክንድ ከባዱ ሐጢአት ጣዖትን ማምለክ ነውና በመልካም ምግባረሠናይ የሚኖሩትንና መላ ሕይወታቸው ለዕድቅ ሥራ ለሚያውሉ መሐይምናን ሕዝበክርስቲያን መራቅ ይገባዋል ንሥሓውን ሲጨርስ ንሥሐውን ህህህህህ«ፎቪከወዐህበዐዘቲከ በምግባረ ጽድቅ ወበንስሐ ከመ ይትፈሥሑ ለዝሉፉ እስከለዓለም በኢየሱስክርስቶስ በአድኀኅኖሙ በደሙ አመ ተሰቅለ ክርስቶስ ተረግዘ ገቦሁ ወእምኔት ውሕዘ ደም ወማይ ወበማይ ዘውሕዘ እምገቦሁ ቀደሳ ለቤተ ክርስቲያን ከመ ትኩን ምሥትሥራየኅጢአት እስመ ይእቲ እምነ እንተ በሰማያት አግአዚት ወነፍስ ክርስቲያን ይእቲ መርዓተ ቤተክርስቲያን ወኢይትኃለቁ ውስተ መርዔታ እለ ገብሩ አበሳ ወሖሩ ዘእንበለ ሕግ ወእለ ይመይጡ ዓይኖሙ ኀበ ብእሲተባእድ ከመ ያስሕቱ እለ ይገብሩ ሰገለ ወጣዖተ ውስተቤቶሙ ወይገብሩ ዝሙተ ወተውኔተ በቤቶሙ ወውዓ ወአለ ኢያፈቅሩ ነግደ ወእጓለማውታ ወእለአጽደቁ ርእሶሙ በከንቱ ወይሜንት ቢዖሙ ውፁአን ወግዑዛን ወግሑሳን እምሕገ ቀኖና ቅድስት ቤተክርስቲያን እለ ከመዝ ውዱቃን ሰብእ እምተምሕሮ ወንጌል ለእመ ሐደጉ እኩየ ግብሮሙ ወነስሁ ይግብኡ ኀበ ዘቀዳሚ መዓርጊሆሙ እስመ ብክሙ አእምሮ ግበሩ በዘይደሉ። ሔል ዘበጠ ይ ወ ወ ው ው መ መ ወመ ው መዴ መኣ የተሠጠውን ቀኖና ጠብቁ እነሱ በንሥሀ ሕይወታቸውን ከመዷ በደሙ ካዳናቸው ጌታችንና መድሐኒታችን ኢየሱስክርስቶስ ጋ ሁነው እስከዘለዓለሙ ይደሰታሉ ክርስቶስ በተሠቀለ ጊዜ ጎድኑ በጦር ተወጋና ከጎድኑ ደምና ው ፈሰሰ በዚሁ ውኃ ክርስቲያኖች ይጠመቃሉ ቤተክርስቲያንንም በደሙ ቀድሷታል የሐጢአት ማስተሥሪያ ትሆን ዘንድ እሷ እኛን ነፃ አውጥታ በሰማያት እናታችን ትሆናለችና የክርስቲያን ነፍስ የቤተክርስቲያን ሙሽራ ናት ነገር ግን ዓይናቸውን ወደሌላ ሴት የሚያዞሩና ሌሎችንም ለማሳሳት የሚሯሯጡ ሁሉ በደለኞች ስለሆኑ ከ ቤተክርስቲያን መንጋዎች አይቆጠሩም ጥንቆላን በቤታቸው የሚያካሂዱ ጣዖትንም የሚያመልኩ ዝሙትን የሚያፈቅሩ በቤታቸው ጭፈራንና ዳንኪራን የሚያዘወትሩ እንግዳን መቀበልና የሙትን ልጆችን መርዳት የማይፈልጉ ራስወዳዶች የሆኑ ባለንጀደራቸውንም የሚንቁ ከህገቀኖና ቤተክርስቲያን የወጡና ፈፅመው የተለዩ ስለሆኑ ማንም ክርስቲያን ሊመሰላቸው አይገባም ከላይ በተጠቀሱ የሐጢአት ዓይነቶች የወደቁ ሁሉ በንሥሐ ከተመለሱ ቅዱስ ወንጌልንም ከመማር የተነሳ መጥፎሥራቸውን ሁሉ ትተው በቅድስት ቤተክርስቲያን ውስጥ የነበራቸውን የቀድሞ ክብራቸው እንዲይዙ አድርጉ ህህህህህ«ፎከዐሀበዐዘቲከዐ ለዘ ትፈቅዱ አናሕስዌ ሎሙ ወለዘትፈቅዱ ትገሥፁ ገሥፁ ወለዘ ተመትረ እመዓ ርገቤተ ክርስቲን ምትሩ በከመ ብዝሐ አበሳሆሙ አክብዱ ንሥሐሆሙ ወበከመ ውሑድ አበሳሆሙ አቅልሉ ንሰሐሆሙ ከመ ይትፈሳሕ እግዚአብሔር ብክሙ እስመ ሰብአ ምሕረት እሙንቱ ደቂቃ ለቤተ ክርስቲያን ወኢትጠናቀቁ ላአለ እኩይ ለአስተፍስሖ ቢጽክሙ ወኢታስተሐቅርዎሙ ለንኡሳን እለቦሙ አእምሮ ወአኮ ለከረጋዊያን ባህቲቶሙ አለቦሙ አእምሮ ወለካልእኒ ይቤ አኮ ሰዘክጐንደየ መዋዕሊሁ ወለዘየዓቢ ሥርዓተ ወፈቲነከ ልቦሙ ወአእምሮቶሙ አዝዞሙ ይገሥፅዎሙ ለሕዝብ ለአመ መፅኡ ኀቤሁ በጥቡዕ ልብ የአዝዝዎሙ ከመ ኢይግብኡ ኀበ ዘቀዳሚ ኀጢከቶሙ ኩንዎሙ አርአያ ለሕዝብ እለይፈቅዱ ያድሕኑ ርእሶሙ በትምሕርተ ዚአክሙ ወበሠናይ ትምህርት መንፈሳዊት እንተ ታበፅሕ ኀበ እግዚአብሔር በብሩህ ገጽ ከመ ይትፈሳሕ ባቲ ምስለ ጻድቃን ትራሩለት የፈለጋችሁት ሰው ካለ ራሩለት ልትገሥዑፁት የምትፈልጉት ካለ ገሥዑት ከቤተክርስቲያን ልጅነት እንዲወገድ የምትፈልጉት ካለ አስወግዱት ብዙ ጥፋት ሰፈፀመ እንደጥፋታቸው መጠን ንሥሐ ሥጡዋቸው በደላቸው ጥቂት ለሆነ ጥቂት ንሥሐ ስጡዋቸው ይህንን ከፈፀማችሁ እግዚአብሔር ደስ ይለዋል የቤተክርስቲያን ልጆች የርሕራፄና የይቅርታ ሰዎች ናቸው ክፉ ሥራ የሚሠራውን ሰው ወደእግዚአብሔር ከተመለሰ ስለፈፀመው ሐጢአቱ ቁጥጥርን አታብዙበት እውቀት ያላቸውን ሰዎች ደግሞ በትንሽነታቸው ችላ አትበሉዋቸው አዋቂዎች ለመሆን የሚችሉ አረጋውያን ብቻ አይደሉ ም ቦዕድሜ ሳይገፉም ጥሩ መንፈሳውን የሚሆኑ አሉ በዕድሜ መግፋት ብቻ ወይም ብዙ ዓመታትን በመኖር ብቻ ለትልቅነት አይደረስም ሰዎችን የውስጥ ሕይወታቸውን በመመርመር ህዝብን እንዲመሩ እዘዛቸው ጥብዐት በተሞላበት አኳኋን ሰዎች ወደ እግዚአብሔር ከመጡ ወደቀድሞው የሐጢአት ቦታቸው እንዳይመሰሉ ካህናት ይጠብቁዋቸው እናንተም ራሳቸውን ከሐጢአት ለማዳን ለመጡት መልካም አርአያነትን ሥጡዋቸው በመልካም መንፈስዊ ትምህርትም እንዲታነፁ አድርጉ መልካም መንፈሳዊ ትምህርት በበራ ገዕ ወደእግዚአብሔር ታደርሳለች በዚሁ ትምህርት የታነፁ ህህህህህ«ፎቪከሀበዐዘቲከዐ ምእመናንም ከቅዱሳን ፃድቃን ጋር ይደሰታሉ በግድየለሾችና በሐጢአተኞች መንገድ አትሂዱ እነሱ ንሥሐን አይወዱም በዚች ምድር እያሉ ነገ እንሞታለንና በሕይወት እያለን እንብላ እንጠጣ ይላሉ ስለሙታን መነሳትም እምነት የላቸውም የሞተ ሰው ሁሉ የሚጠብው መቃብር ውስጥ አመድ ሆኖ መቅረት ብቻ ነው ከጊዜ ብዛት የሰው አካል በመቃብር ውስጥ ጥሪኝ አመድ ይሆናል በእልፍ የሚቀጠር የሰው አካል ባንድ መቃብር ቢቀበር እድ የሚሞላ አመድ አይገኝም ይላሉ በዚሁ ሁሉ ይስታሉ ባለንጀሮቻቸውንም ያስታሉ ወደኩነሄም ይመሩዋቸዋል እግዚአብሔር ግን የሰውን ፊት እይቶ አያዳላም ኢትሑሩ በምክረረሲዓን ወሐጥአን እለኢያፈቅርዎ ለንሥሐ በዲበምድር እሙንቱ ይብሉ ንብላዕ ወንሥተይ እስመ ጌሰመ ንመውት ወኢነአምር ዘይከውን ሙታን ወእመአኮ ይትነሥኡ ባሕቱ ይከውኑ ሐመደ እምነዋሕ መዋዕል ወለእመቦኡ የ ሰብእ ውስተ መቃብር ለይትረከብ ምልአ እድ ሐመደ በዝ ይስሕቱ ለሊሆሙ ወያስሕቱ አብያዒሆሙ ወይወስድዎሙ ውስተኩዙነኔ ባሕቱ እግዚአብሔር ኢያደሉ ለገጽ አላ በኩነኔ ጽኗቁ የአሲ ለኩሉ እስመ ከመ ይትነሥኡ ሙታን ነገሮ እግዚአብሔር ለሙሴ በኀበዕፀጳጦስ ወይቤሎ ኢኮንኩ አምላከ ሙታን አላ አምላከ ሕያዋን እስመኢኮኑ ምውታነ በኀቤሁ ጻድቃን ዳእሙ ሕያዋን እስመኀኅጥአን ዳግመ ይመውቱ ጻድቃንሰ ዳግመ ኢይመውቱ አላ ይፀንሖሙ ሕይወት እስመ ይተፌስሑ ወትረ ምስሌሁ በመንግሥተ ሰማያት በአውነታው ፍርዱ ሁሉን እንደየ ሥራው ይከፍለዋል አንጂ ሙታን ደግሞ እንደሚነሱ ለሙሴ በዕሀጳጦስ እግዚአብሔር በተናገረው ቃል ተገልዷል የሕይያዋን አምላክ ነኝ እንዲ የሙታን አምላክ አይደለሁም ብሎታልና ጻድቃን በእግዚአብሔር ዘንድ ሕያዋን እንጂ ሙታን አይደሉም ሐጥአን ዳግም ሞት ይጠብቃቸዋል ጻድቃን ግን ዳግም ሞት አይጠብቃቸውም ሕይወት ይጠብቃቸዋልና በመንግሥተሰማያትም ከእግዚአብሔር ጋር ሲደሰቱ ይኖራሉ ሐጢአተኞች በዚህ ዓለም እያሉም በነፍሳቸው የሞቱ ናቸው በእግዚአብሔር ፊት አዳም በገነት እያለ በነፍሱም በሥጋውም ሕያው ነበር ከመላእክት ጋርም ይነጋገር ነበር አውሬዎች ኀጥአን እመኒ ሕያዋን በሥጋሆሙ ምውታን በነፍሶሙ በቅድመ እግዚአብሔር አዳም አቡነ እንዘፃሎ በነፍሱ ወሥጋሁ ውስተ ገነት ኮነ ሕያወ ወይትናዘዝ ምስለ ነለባለለወየከበቶክርዐዐ ። መብራቶ የተባሉት ደግሞ ሐዋርያት ናቸው በግራና በቀጂ መቆማቸው ስብከታቸውን ሲያሳይ ቀኝ እጃቸው እንደምስሶ መባሉ ክርስቶስን ሲሰብኩ መኳንንትንም ሆነ ነገሥትን አይፈሩም ለማለት ነው በግርፋት በሠይፍ በመቁረጥ በድንጋይ በመደብደብ ሐዋርያት የሥጋ መከራ ሲደርስባቸው ያነሱት ቀኝ እጃፐውን አላጠፉም ወደኋላ ሰማዕታትም ማለትም መከራውን በመፍራት አላሉም ስለ አግዚአብሐር ናትውና የነሱን ተከትሏል የዚህን ዓለም ጣዕም የማይንቅ ሰው ይህ ዓለም እንደሚያልና በግብር ለመግለዕ ያልቻለ ሰው ከቅድስት ቤተክርስቲያን አይደለም ከተቻላችሁ ስለሄፃይማኖታችሁ ሥጋችሁን ለመከራ አሳልፋችሁ ሥጡ በቅድስት ቤተክርስቲያን ህግም ፀንታችሁ ኑሩ እግዚአብሔር የቅድስት ቤተክርስቲያን ልጆች የሆነ ሁሉ የእውነት ንሥሐን እንዲያደርጉ አዘዘ በሕይወት ዘመናቸው ከንሥሐ እንዳይርቁ አዚል ይህን ካደረጉ ከጌታችን ጋር ሲደሰቱ ይኖራሉ የቀሙ ፈለግ ኩጋ ቃጋ ህህህህህ«ፎቪቲከወዐበዐዘቲከዐ ተሠርገወት ምድረገነት በጽጌያት አኮ በዘያስተርኢ ጌገዳም ሐላፊ አላ ጽጌ ጽድቅ ዘይፈደፍድ ጣዕሙ እምኩሉ አፈዋት ዘበምድር ወፍሬያትኑ ጥዑማት እምኩሉ አያያተ መዓር ዘተውዛበ ለእለ የዓቅቡ ሥርዓተ ቤተክርስቲያን ኢይትዓበያ አንስት ላአለ አምታቲሆን ወእቤራት ይንብባ ሠናየ ነቢበ እስመ ቃል ሠናይ ይጌይስ እሞውሂብ በኀበሔር ይትረከብ ውሒብ በዘቦቱ ይሠምር እግዚአብሔር ወጥዑም ቃል አንተ ኩን ቴረ ከመ ትባእ ውስተ ማሕደረ ሰማዕት እስመ እለከማከ ሰብእ በአጥብኦ ልቡና ቦኡ ውስተ ማሕደር ቅናዕ ለእንተ ተዐቢ ዐጋ ከመትባእ ምስለሆሙ ለእለ ወረሱዋ ለምድረ ሕይወት ዕቀቡ ሕጋ ለቤተክርስቲያን ወሁሩ በትእዛዘ እግዚአብሔር ወበሕጋ ለቅድስት ቤተክርስቲያን እመቦ ዘኪአቀበ ሕጋ ወተግህስ ኢይትሀሎ ይኩን ዲያቆነ እስከ አፍአ ሐመር ከመርእዮሙ ካልአን ይፍርሑ ወእመቦ ኤሏስቆልጳስ ክተድሕረ እምስብሐተ ነግህ ይትገሀስ ወካእበ አዘዝነ እምድሕረ ቦኩ ኢይዛኡ እምቤተክርስቲያን ምድረገነት በአበቦች መዓዛ ተሸልማ የተባለው አበቦቹ እንደዚህ ዓለም አበቦች አይደሉም የመዓዛቸው ጣዕም ከምድራዊ አበባ ሁሉ ልዩ ነው የገነት ፍሬም ከማር ወለላ የበለጠ ጣዕም አለው ይህን ለማግኘት የሚችሉት የቅድስት ቤተክርስቲያንን ሥርዓት የጠበቁ ብቻ ናቸው ሴቶች በባሎቻቸው ላይ አይታበዩ ባልቴቶችም መልካም መንፈሳዊ ለዛ ያለውን ንግግር ይናገሩ ከደግ ሰው መሥጠትንና መልካም ነገር መናገርን ይገኛሉ በንፁሕ ልቡና በብሩህ ገፅ ለድሆች ሥጦታን በማድረግ እግዚአብሔርን ማገልገል ይቻላል አንተም ደግ ሁን ወደሰማዕታት ማደርያ ትገባ ዘንድ እንዳንተ ሰዎች ልቡናቸውን በጥብአት ስለሞሉ ዓለም ሳይፈጠር እግዚአብሔር ወዳዘጋጀላቸው የሕይወት ማደርያ ሲገቡ ችለዋል አንተ ካሁኑ ጀምረህ በምትበልጠው ፀጋ ቅናት ይደርብህ ይህንን ካደረግህ ቅዱሳን ሰማዕታት ወደሚገቡበት የክብር ቦታ ልትገባ ትችላለህ የቤተክርስቲያንን ህግ ጠብቁ በእግዚአብሔር ትእዛዝም ነሩ ከቤተክርስቲያን ውስጥ ገብቶ ሥርዓትን መጠበቅ ካልቻለ ዲያቆን ያስወጣው ይህን አይተው ለሌሎች እንዲጠብቁ ኤሏስቆጳስ ሁኖ በቤተክርስቲያን ከሚካፄደው ስብሐተ እግዚአብሔር ወደኋላ ካለ አቋርጦ መግባት የለበትም ቤተክርስቲያን የገባ ሁሉ ካህኑ ሳያሰናብት አቋርጦ መውጣት ህህህህኣምወሂከዐፀበቲከ ር ዘአንበለ ይሕትም ካህን ዘቦኡ ውስተ ቤተክርስቲያን ወይትናገር ካልኤ ትካዘ ምስለቢዑ ዘእንበለ ሥርየተ ኃጢአት ይከውን ከመዘአስተሐቀሮ ለእግዚአብሔር ወመነነ ቃለእግዚአብሐር ዘይትነበብ በቤተክርስቲያን ቅድስት እስመ ቃለ እግዚአብሐር ጥዑም ከመ ዐቃውዓ መዓር እስመ ቃል ሠናይ ይቴይስ እምውሄሂብ ወበኀበ ጌር ይትረከቡ ሆሙ ጥዑም ቃል ወውሂብ በዘቦቱ ይሠምር እግዚአብሔር ዘገብረ ምዕዋተ እንዘየሐምም ልቡ ኢይትወከፍ ሎቱ እግዚአብሔር መንግሥተ ሰማይ ትትረሐው ሉቱ ለብእሲ ምዕዋተ በፍሥሐ እስመ ሰዕነሳን ወለአጓለማውታ ይሬስዮሙ አብያዒሁ ውእቶሙጊ ይወድዩ ውስተ አፉሁ ፍሬያተ ገነት ዘይገብር ለእአቤራት አንተኒ ኩን ቴረ ከመትባእ ውስተማሕደረ ሰማዕት እስመ ከማከ እነዘ ሰብእ በአጥብ ኦልብ ከዊኖሙ ስማዕተ ቦኡ ኀበዘአስተዳለወ እግዚአብሔር እምቅድመ ይትፈጠር ዓለም አንተኒ ቅናዕ ለዘከመዝ ፀጋ ከመ ትባእ ገበ ኀለው እሙንቱ ዘቦ ስዕበት ወዘኢኮነ ንፁሐ ኢይባእ ቤተክርስቲያን ዘእንበለ ፍ ህህህህህ«ፎከሀበዐዘቲከዐ የተከለከለ ነው እንዲሁም ቤተክርስቲያን ውስጥ ገብቶ ታለ እግዚአብሔርን ማዳመጥ ሲኖርበት ሌላ ተራ ጨዋታ ከጓደኛውጋር የሚጫወት እግዚአብሔርን ማቃለሉ እንደሆነ ሊረዳ ይገባል በቤተክርስቲያን ውስጥ የሚነበብ ቃለእግዚአብሔር ከማር ወለላ የበለጠ ጣዕም አለው ከመስጠት መልካም ቃል ይበልጣል ደገኛ ሰው ግን ሁሉንም አጠቃሎ ይይዛቸዋል እግዚአብሔር ሁለቱንም ያጠቃለለ ሰው ይወደዋል ያከብረዋልም ልቡናው ደስ ሳይለው የሚመዐውት ሰው እግዚአብሔር ዘንድ እጅግ የተወደደ አይሆንም በደስታ ከልቡናው በመነጨ መንፈሳዊነት ምዕዋትን ለሚሠጥ መንግሥሩ ሰማያት ትከፈትላታለች ችግረኞችን ባልቴቶችንንና የሙት ልጆችን በንቀት ሳይሆን በጓደኛነትና በፍቅር ይመለከታቸዋል እነሱም የመንግሥተሰማያትን የጣመ ፍሬ ወደ አፉ ያስገቡለታል አንተም ስማዕታት ወዳሉበት ቦታ የመግባት ዕድል እንዲኖርህ መንፈሳዊ ጥብአት ይደርብህ ሰማዕታት እንዳንተ ሰዎች ናቸው ነገር ግን ለሥጋዊ ሕይወታቸው ምንም ሳይሳሱ እጅግ የመረረውን መከራ አልፈው ለሰማዕትነት በቅተዋል ዓለም ሳይፈጠር እግዚአብሔር ያዘጋጀላቸውንም ቦታ ወርሰዋል አንተም በዚሁ ቅናት ይደርብህ በሐጢአት ሥጋውን ያረከሰና ንፅሕና የሌለው ሰው ንሥሐ ይነሥሕ ወይንፃሕ እስመ ኀበኩሉ ምሥዋእ ይቀውም መንፈሰ እግዚአብሔር ወኩሉ ዘፀውዓ ስመ አግዚአብሔር በንፁሕ ይድሕን እስመ ሀሎ ተወካፊ መንፈሰ እግዚአብሔር ዘይቄድሶሙ ለእለ ይሰውሉ ወካዕበ ይቄድሶሙ ለእለ ይጴልዩ በንፁሕ እመቦ ዘርኢከ እንዘ ይኤብስ እምአሐዊነ ኢስታስተሐቅሮ ከመ ኢይቅብፅ ተስፋሁ አላ ረሲ ርእሰከ ከመ ሐጥእ በእንቲአሁ ከመ ትምጥቆ ወትትመጠዎ ውስተ እዴከ እማዕምቀ ሠርወ ኀጢአቱ ወበከመ ይትከሀለከ ንግሮ ወናዝዞ ከመይትገሐስ እምኅጢለቱ ወእንዘ ትየውሆ አብፅሖ ገበ ካህን ሥዩም ዘቤተክርስቲያን ካህንሂ ኢያክብድ ላእሌሁ ፆረ ክቡደ ከመ ኢይበል ከበደኒ ወኢይክል ፀዊሮቶ ወኢይጉየይ እምኔየ እስመ አነ እግዚአብሔር ዘእሠሪ ኃጢአቶ ለኅጥእ ወእትቤቀል ኃጢአቶ ለዘኢይኔስሕ ዕቀቡ መርዔተክሙ ጳጳሳት ቀሳውስት ወዲያቆናት ከመኢይትመ ዓዕክሙ እግዚአብሔር ወኢይት ሐስሰክሙ ደሞሙ ዲያቆናትኒ ከማሁ ጠር ከሁ በመመ እ ከ ለለይ ይ ብ ሳይገባ ወደቤተክርስቲያን አይግባ። ከዚህ አራት መናብርተ ሊቃነጳጳሳት በየክፍሉ የሚኖሩ ቀሳውስትና ዲያቆናት ባመት አንድ ጊዜ በየዓመቱ ይሂዱ የነሱ የመሄድ ምክንያት አንደኛው ያስተማሩባቸውን መጻሕፍት ስሕተት እንዳይኖራቸው በጳጳሱ እንዲመረመሩ ለማድረግ ሁለተኛ በጣፈጠ ትጉ ጠፍረው ስመእግዚአብሔር ወይኩን ስፉሐ ትምህርትክሙ ከመ መንጦላእት ዘእነም በወርቅ እንክኢትሜውሩ ቃለ እግዚአብሔር በከመይቤ በወንጌል ኢታስተሐቅሩ እምእሉ ንኡሳን እለ የአምነ በስምየ እመቦ ዘተሠይመ ውስተ ዘየዓቢ እመሂ ጵጵስና ወእመሂ ሊቀጽጵስና ኢይከውኖ ይትአደው ውስተ ዘየዓቢ መዓርግ በዘነስዓሚመት ወይቤ ኢይሰየም ከበእንበለ ውስተ ዘየዓቢ መዓርግ ይትመተር እአመአርጊዛፃ ለቅድስት ቤተክርስቲያን ወበእንተዝ ንቤ ይትመተር እመ አርጊፃ ለቅድስት ቤተክርስቲያን ቲሚመት ወአመሂ ኮነ ሲመቱ ታሕተ ኢይዕርግ ውስተዘየዓቢ እመሂ ዓባይ ወእመሂ ወኪይትበአድ አምሚመቱ ውስተ ካልእ መዓርግ እስመ ክዘተውህበቶ ሚመት ንእስት ይእቲ እምኀበእግዚአብሔር ከመ ይርአይ ሕዝቦ ወኢይትፋለስ እምኔዛ በአፍቅሮ ረባሕ በዝ ዓለም በዕበየ ሚመት እስመቅድስት ቀኖና ኢኮነት ለሁከት አላ ዛሕን እንተታበፅሕ ኀበእግዚእነ ይእቲ ወመርሶ መድኀኒት ወመድኀኒነ ኢየሱስክርስቶስ እስመ ዓለም በከመንቤ ቀዳሚ ባሕር ውእቱ ወመዋግዲሁ ሕሊናት እሙንቱ እለ ህህህህወከክዉበከየ ጋዜ ዘል ቫበጻይደ ው ታል መ አባታዊ ምክርን ለመቀበል ነጦ ትምህርታችሁ ከወርቅ አንደተሠራ መጋረጃ የተዘረጋ ይሁን ቃለ እግዚአብሔርንም አትደብቁ በወንጌል እኔን ከሚያምኑና ከሚከተሉ አንዱን አታቃልሉ ተብሏልና ትልቁን የቤተክርስቲያን ሹመት ጵጵስናም ይሁን ሊቀጵጵስና ተቀብሎ ተሹሞ እያለ ሌላ ከሱ በላይ ካልተሰጠኝ በዚሁ መዕናት የለብኝም የሚል ቢገኝ ከቅድስት ቤተክርስቲያን ሹመት ይመተር ከቤተክርስቲያን መዓርጉ ይመተር ያልንበት ምክንያት የተሠጠው መዓርግ የእግዚአብሔርን ሠንጋዎች እንዲጠብቅበት ብቻ እንጂ እንዲከብርበት ሥልጣን ስላልተሠጠው ነው ስሕተት ፈፀመ ተብሎም ከነበረበት ቦታ ወደሌላ እንዲዛወር አያስፈልግም ስሕተት ከፈፀመ የእግዚአብሔርን መንጋዎች መጠበቅ ስለማይችል መንፈሳዊ ሥልጣን ትልቅ ትንሽ አይልምና መባረር ነው ያለበት በየትም ደረጃ ይሁን የተረከበውን ሥልጣን በትክክል የእግዚአብሔርን መንጋዎች ሳይመራበት ጥቅምን በመፈለግ በየትም መዛዋወር የለበትም የቤተክርስቲያን ቀኖና ለሁከት አይደለችም ለመንፈሳዊ ፀጥታና ርጋታ እንጂ የሕይወት ፀጥታም ስለሆነች ወደጌታችን መድሐኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሐውክዎ ለሰብእ ወያሠጥምዋ ለነፍስ ኀበኢያእምሮ እም አእምሮ ንሕነ ናበዕሖመ ለደቂቀ ቤተክርስቲያን ኀበአእግ። እግዚአብሔርስ ይፈድዮሙ በከመገብሩ ስኮ ክይስሕቱ አላ ባእዳነ ያስጠቱ ወይትመየንዎ በከመ ሠምሩ ሕሊናሆሙ እኩይ ለሊሆሙ በአከዮመ ባሕቲቶሙ መጻሕፍትስ ቅስት ይመርጥ ስብአ ውስተ ሕይወት ካብ ነገር እኩይ ለእመቦአከ ወስተ ልበስብእ ከተምህረ ስኦ እስመ ሰከመ ተወጠድየ ንስቲት ያማስን ጣዕሞ ከማሁ ለእመ ቦአ ሰብእ ያማስን ዛይማኖተ በከመ ንቤ በኀበ መምህራኒሁ ያረ እጉስታር ውስተ መዓር ነገር እኩይ ውስተ ልበ ቀዳሚ ነገር እኩይ ግእቪሽ ሠናየ ያማስን ወአዲ ቅንአት ወፍትወት ያዓብዱ ልበጠቢባን ተከድዎ ዓደዎ ቃለ ተ ቃለ እግዚአብሔር ኢይበቁዓ ለነፍስ አስመ ጨጭጭጭጭፍቂጭሑጭሎጭመካ ወደሕይወት ትሻገሩ ዘንድ የተጻፈው ሁሉ እኛን ለማስተማር ለመምከርና ለመገሠዕ የተፃፈ ነው ይህ ከሌለ ግን አጋንንት እያሳቱን ልንወድቅ እንችላለን የእግዚአብጤር ቃልም ይረሳናል እግዚአብሔር ትሕትናን የዋህነትንና ባለአንደራን መውደድ ለኛ አዚል ቀማኛነትንና አታላይነትን በጠቅላላ የአመፅ ሥራን ሁሉ ይጠላል በተጠቀሱት መጥፎ ሥራዎች የሚመራ ዛለ ከቤተክርስቲያን ይሠደድ ይባረረም ሕይወቱን የአግዚአብሔርን ቃል ለነሱ መጥፎ ሥራ እንዲመቻቸው የሚናገሩት አሉ ቃሉንም ይንቁታል እንደፍላጎታቸውንም ይተረጉሙታል ለክፉ ተግባራቸው የተስማማ ለማስመሰልም ብኩ ይጥራሉ እግዚአብሔር ግን ይከፍላቸዋል እነዚህ ክፉዎች በፈቀደው ጊቬ ዋጋቸውን ሰዎች ብቻቸው አይጠፉም ብዙዎችን አሳስተውና አታልለው እንደነሱ ለማድረግ ይጥራሉ መጥፎ ነገር ቤተክርስቲያን ወደሰው ልቡና ከገባ ሰው ከመምህራነ የተማረውን መልካም ትምህርት ያጠፋበታል ያስረላዋልም ጥቂት ትእጉሥታር የማርን ጣዕም እንደሚያበላሽ ክፉ ነገርም ወደሰው ልቡና ከገባ ፃይማኖትን ያስጠፋል ስለዚህም አስቀድመን መጥፎ ነገር ዛይማኖትን ከሰው ልቡና ሊያጠፋ ይችላል ማለታችን ስለዚህ ነው ቅንዓትና ፍትወት የጠቢባንን ልቡና ያሳብዳሉና የእግዚአብሔርን ቃል መዳፈርና ችላ ማለት ለነፍስ ጠቃሚነት ህህህህህህ«ፎቪከዐሀበዐዘቲከዐ የለውም የእግዚአብሔርን ቃል መዳፈር ከመልካም መንገድ መንሸራተት ነውና ሙሴ ህዝቦቹን ከእግዚአብሔር መንገድ እንዳይወጡ ሲያስጠነቅቅ እሳትንና ውፃን አቅርቤላችሁ አለሁ እጃችሁን ወደመረጣችሁት ክተቱ አለ እናንተ የማትፈፅሙትንና የማታደርጉትን ለሕዝብ አታስተምሩ ይህ ከሆነ እነሱ በጣታቸው ሊነኩት የማይፈልጉትን ባንገታችን ላይ የብረት ሰንሰለት ያስገቡብናል ይህን እኛ ልንሸከመው የማንችለው ነው እነሱ ሊሠሩት የማይችሉትን ሁሉ ያሸክሙናል እንዳይሉ እኛን ወደማናውቀው መንገድ ይወስዱናል እነሱ ግን እኛ በምናውቀው ሰፊው መንገድ ይዓዛሉ በእግዚአብሔር ያልተፈቀደውንም ይፈፅማሉ እንዳይሉን በጥንቃቄ እንጓዝ እኛ ግን መንገዳችንን እናስተካክል የአምላካችን እግዚአብሔር ወገኖች ለመሆን አንድንችል የእግዚአብሔር ቤተሰቦችም እንድንሆን ከሱ ፊት በደረስን ጊዜ ወገኖቼ ሽክም የከበዳችሁ አምላክነ አመ ንበፅሕ ቅድሜሁ ከመ ይበለነ ንዑ ኅቤየ እናንተ ወደኔ ኑ እኔም አሳርፋችሁ አለሁ እንዲለን በቀላል ሕዝብየ ክቡዳነፀር ወአነ አዓርፈክሙ ወኢትግበሩ ምክንያተ ምክንያት ነፍሳችሁን አትጉዱ የዚህ ዓለም ኑሮ ኃላፊ ነውና ለነፍስክሙ እስመ ሐሰፊ ኩሉ ንብረተ ዝንቱ ዓለም የእግዚአብሔር መንፈስ በናንተ ላይ ካለ ትክክለኛውን መንፈስ እግዚአብሔር ለአመሀሎ ላዕሌክሙ ተአከምሩ የሚያምረውንና የሚያስደስተውን መንገድ ታውቃላችሁ መንፈሰ ኩሎ ዘይቴይስ ወዘይሜኒ ወዘይኤድም እመሰ ተግሕሰ እግዚአብሔር የተለየው ሰው ግን ሁሉን ይረሳል እናንተም መንፈስ እግዚአብሔር ትረስዑ ኩሎ ስቄ እንዲሁ ልትሆኑ ትችላላችሁ የእግዚአብሔርንም ህግ ወኢትቬኬከሩ ሕጎ በከመይቤ ዳዊት ብፁዕ ብእሲ ዘኢሖረሬ እግዚአብሔር ዳነጎኅዕ እምፍኖት ሠናይ በከመ ይቤ ሙሴ አቅረብነ ለክሙ እሳተ ወማየ ደዩ እዴክሙ ኅበዘፈቀድክሙ ኢተሀቡዎሙ ምክንያተ ለሕዝብ ከመ ኪይበሉ እሙንቱ ኢያስንዩ ግብሮሙ ወለነ ይሜህሩነ ወያከብዱ ጋጋተ ውስተ ክሳውዲነ ዘኢንክል ፀዊሮቶ ወለሊሆሙ ጥቀ በአፅባዕቶሙ ኢይለክፍዎ ለነሰ ይነግሩነ እንተ ኢንክል ገቢሮቶ ከመኢይበሉ ይስሕቡነ ኀበ ዘኢነአምር ፍኖት ወለሊሆሙ የሐውሩ ፍኖተ ስፍሕተ በከመፈቀዱ እለኢኪኮና ርቱዓተ በኀበ እግዚአብሔር ንሁር ጥንቁቃነ ከመ ኢያስተሐቅሩነ ንሕነኒ ናሰኒ ፍኖተነ ወሕሊናነ ከመ ንኩን ሕዝቦ ለእግዚአብሔር አምሳክነ ወሰብአ ቤቱ ለእግዚአብሐር ህህህህወየከህክበቲከ«የ ና በምክረ ረሲዓን ረሲዕ ውእቱ ዘይረስዕ ቃለመለኮት ዘተምህረ እስመመንፈስ ቅዱስ ዘላእሌሁ ይመርሆ ወያሌብዎ ወይረድኦ ወይከውን ከመ ፈልፈለ ነቅዕ ወይወፅእ እምአፉሁ ሰብሖ ዐባርኮ እግዚአብሔር ወይሁቦ እግዚአብሔር ሣህለ ወምሕረተ ሰዘይገብር ከመዝ ወኢያፀርዕ እምአፉሁ ሰብሖ ወወድሶ እግዚአብሔር። ምዕራፍ በእንተፅንዓ ካህናት ሥርዓት ዘቅድስት ቤተክርስቲያን ዘነገሮ እግዚእነ ለጴጥሮስ በደብረ ዘይት ወጴጥሮስኒ ለቀሌሚንጦስ ጴጥሮስ ተመሰለ በሙሴ ወቀሌሚንጦስ በአሮን እግዚእነ ነገሮ ግብራ ለደብተራ በደብረሲና ለሙሴ ወለጴጥሮስ ነገሮ ለቀለሚንጦስ በደብረዘይት ሥርዓታ ምርኮ ውጤትም እሱ ብልጫ አለው ለዓይን አይታይም እንዲ አስደናቂ ነው የእግዚአብሔር ፍቅር በዓይነመንፈስ ይታያል በመንፈስ መሮም ይሰማል እግዚአብሔር ሁሉን የያዘ መሆኑነንም ያውቃሉ አውቀውም እግዚአብሔርን ያመሰግነታል የነሱን ማመስገን የሚያዩ የቤተክርስቲያን ልጆችም ዕፅጥፍ ድርብ ምስጋናን ያቀርባሉ ወደሰማይ ቢያንጋጥጡ ፀሐይን ጨረቃንና ከዋክብትን እንዲሁም በነሱ የተመሠረተ የዘመናት አቁጣጠርን ይመለከታሉ ይህንንም የተመለከቱ ሁሉ እግዚአብሔርን ያመሰግኑታል ሐጢአተኞችን አስተምራችሁ ወደንስሐ መልሱ የሐጢአተኛን ንስሐ እግዚአብሔር ይቀበላልና ጻድቃንን ደግሞ ወደኋላ ተመልሰው ሐጢአትን እንዳይሠሩና እስከእለተሞታቸው እንዲጠበቁ ምከሩዋቸው ምዕራፍ ስለካህናት ፅናት በደብረ ዘይት ከጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለቅዱስ ጴጥሮስ የተነገረ የቤተክርስቲያን ሥርዓት ይህ ነው ጴጥሮስም ከጌታችን የተነገረውን ሥርዓት ለቀሌሚንጦስ ነግሮታል ጴጥሮስ በሙሴ ቀሌሚንጦስ በአሮን ይመሰላሉ የቅድስት ድንኳንን አመራር ጌታችን ለሙሴ በደብረሲና ነገረው ለጴጥሮስ ደግሞ የቅድስት ቤተክርስቲያንን ሥርዓት በደብረዘይት ኣህህህወየከህ በዘቲከዐየ ለቅድስት ቤተክርስቲያን አንተ ካህን ኢታፍቅር አብዝሖ መብልዕ ከመ ኢትሠጠም ውስተ መሥገርት ከመአንሥርት ትሕትና ወፍቅር ወየውኅት ትዕግሥት ሰላም ምሒረ ነዳይ ወውቂበ ምፅዋት ይሰመያ መራሑተ መንግሥተ ሰማያት ኦ ካህን አቅዲመከ አንፅሕ ርእስከ አእሚረከ ዘተብህለ በወንጌል ቅድመ አውፅዕ ሠርዌ እምዓይንከ ወእመ አኮ ቃልከ ይቤንነከ አመ ትቀውም ቅድመ መንበሩ ለእግዚአስብሐት አመይፈድዮ ለኩሉ በከመ ምግባሩ ተወከፎሙ ለእለ ይኔሥሑ ወወሀቦሙ ተስፋ ሕይወት አማሕፅኖሙ ትእዛዘ እግዚአብሔር ወዋህዮሙ መዓልተ ወሌሊተ ኦ ካህን ኢታውርድ ርእስከ እመልዕልት ወኢታውርድ ሕሊናከ ውስተ ዓለም መልዕልትሰ ቅድስት ቤተክርስቲያን ይእቲ ወመትሕትኒ ሲኦል ይእቲ ሰብእ እለ የሐውሩ በፈቃደ ርእሶሙ ይመስሎሙ ዘእሙነ ይትናገሮሙ ሠይጣን አመተበአሶ እግዚአብሔር ለአክአብ ይቤ ሠይጣን አነ እከውን መንፈስ ሐሰት ውስተ አፉሆሙ መ ነገረው አንተ ካህን መብልን የምታበዛ አትሁን ጥንብ አንሳ አሞራዎች ለሆዳቸው ሲሉ በወጥመድ ይያዛሉ አንተም እንደነሱ በወጥመድ እንዳትያዝ ተጠንቀቅ ትሕትና ፍቅር የዋህነት ትፅግሥት ለድሓ መራራትና ምፅዋት መሥጠት ናቸው የመንግሥተ ሰማያት ቁልፎች በመባል የሚታወቁት ካህን ሆይ አስቀድመህ ራስህን ንፁሕ አድርግ በወንጌል አስቀድመህ በራስህ ዓይን ያለውን ጉድፍ አውጣ የተባለውንም አትዘንጋ ይህንን ባታደርግ ግን ጌታ በግርማ መንግሥቱ መጥቶ ለሁሉ እንደየሥራው ሲከፍለው የገዛ ቃልህ የሚያጋልጥህ ትሆናለህ በንሥሐ የሚመለሱትን ተቀበላቸው የዛለዓለማዊው ሕይወት ተስፋንም አብሥራቸው የእግዚአብሔርንም ትእዛዝ እንዲጠብቁ አደራ በላቸው ሌት ተቀንም ጐብኛቸው ካህን ሆይ ከላይ ወደታች ራስህን አታውርድ ወደዓለምም ሐሳብህን ዝቅ አታድርግ ላይ የተባለችው ቅድስት ቤተክርስቲያን ናት ዓለም የተባለውም ሐጢአት የሠሩ ስዎች የሚገቡበት ሲኦል ነው ከእግዚአብሔር ፈቃድ ውጭ በራሳቸው ፈቃድ ለሚኖሩ ሰዎች ሠይጣን እያታለለ ገደል ይከታቸዋል እግዚአብሔር አክአብን በተጣላው ጊዜ ሠይጣን ሣቢያትን የሐሰትን መንፈስ በአፋቸው ህህህህህፍቶከወዐክህ። ሰዎች ተንቀው ነበር ደካማዎችና ሠነፎች ሆኑ ለዚህ ዓለም እግዚአብሔር አሳብዲታልና ብልሀተኞች ነን የሚሉም ሰነፎች ሆኑ በዚህ ዓለም ክቡራን ነን የሚሉ የተዋረዱ ናቸው በእግዚአብሔር ዘንድ ራሳቸውን በዚህ ዓለም የሚያፀድቁ ሐጢአተኞች በእግዚአብሔር ዘንድ ናቸው ከዚህም የተነሳ ቅዱስ ጴጥሮስና ቅዱስ እንድርያስ ፃድቃን ሁነው ሳለ እስከ ጌታችን መድሐኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መምጣት ድረስ ክቡራን አልተባሉም መምህራን ተብለውም አልተጠሩም ዓሣ አጥማጆች ተባሉ እንጂ አሣ አጥማጂዎች ድሆች ናቸው አዲስ መረብም አልነበራቸውም የነበራቸው መረብ አሮጌ ነው የተቀደደም ነው ፀጋም ጥበብ ኣላለለለወሂከዐህክበዐቲክህዐ ከመ ያስተርኢ ሀጋሁ ለእግዚአብሔር በላአለ ነዳያነ ቀዳሚ ሕግ ተውህቦ ለሙሴ ወዳግም ሕግ ተውህ ለጴጥሮስ ወለሊሁ መከረ ወሠርዓ ሰኩሎሙ ክርስቲያን መሐይምናን እለ የሐውሩ በከመ ሕገ ቤተክርስቲያን እስመ ለአለ ይኔሥሑ ይትሐደግ ሎሙ ኀጢአቶሙ ወይደመሠስ አበሳሆሙ ወትሄፄይስ አሐቲ ነጠብጣበ አንብዕ ዘበንሥሐ አምክዒወ ብዙሕ ደመ ሐራጊት ወአልሕምት ወመሥዋፅዕት እስመ አንብአ ሐጥፅ ዘንሥሐ ወክዒወ ደሞሙ ለሰማዕታት በእንተ እግዚአብሔር እሙንቱ ርፅሱስ ለንሥሐ ኢገቢእ ኀበ ዘቀዳሚ ግብር እመቦ ክተአደወ ወዐረፈ ሳአለ መንፈስ ቅድስ ወተአከደወ ሳእለ ካህናት ወሠአለ ሥርየተ ወነሥሐ ሀብዎ ሱባዔ ወ አውራሐ በንሥሐ እንዘይስግድ መዓልተ ጊዜ እንዘ ይላሁ ወይዔሊ ንብረተ ዝንቱ ዓስም ኃላፊ ውእቱ ፍሥሐሁ ሕዳጥ የእግዚአብሔር ሀጋ ይታይ ንድ ይህ ሆነ ቀዳማዩ ህግ ለሙሴ ተሠጠ ሁለተኛውና እውነተኛው ህግ ደግሞ ለቅዱስ ጴጥሮስ ተሠጠ ይህ ቅዱስ ጴጥሮስ በዚሁም በቅድስት ቤተክርስቲያን ህግ ለሚመሩ ክርስቲያን መሐይምናን ሥርዓትን ሠራላቸው ይህም ንሥሐ ለገቡ የተሠጠ ነው ከልባቸው እያለቀሱ ወደእግዚአብሔር ስዎች ከተመለሱ ሐጢአታቸው ይሠረያል ይደመሰሳል እግዚአብሔርን አስደስታለሁ ብሎ የብዙ መሲናዎችና ፍሪዳዎች በደላቸውም ደም ከማፍሠሥና ከመሠዋት ከሕሊና በመነጨ የምትነጥበው የአንዲት ፅንባ ጠብታ ተበልጣለች ከንሥሐ ተመሥርቶ የሚፈሰው የሐጢአተኛ እንባ ሰማዕታት ለእግዚአብሔር ከሚያፈሱት ዕንባ ጋር ይመሳሰላል የንሥሐ ዋናው አርእስትና ጥቅሙ ተመልሶ ወደቀድሞው ሐጢአት አለመግባት ነው ካህናትን በማቃለል መንፈስ ቅዱስን ከሰደበ ከበደሉም በፀዐት ከተመለሰ ከዘጠኝ ሱባዔንና ሰባት ወሮችን የቀኖና ጊዜ ሥጡት ይህም ቀን መቶ ሥግደትን ሌሊት መቶ ሥግደትን እየሠገደ ከልብ በመነጨ ወደፈጣሪው ተመልሶ በልቅሶና በሰቆቃ ሊሆን ይገባል የዚህ ዓለም ንብረት ሐላፊ ነው በዚህ ዓለም የምናገኘው ለመመሥከር ተለ ልይ ። ነፍሰስብእ ቤተክርስቲያት ለእግዚአብሔር ይእቲ ኦ አብድ ለምንት ተሐፍር ከሚተ አበሳከ ለመምህርከ ወኢትነስሕ እለ ተሐፍሮሙ ከማከ ይመውቱ ወአልቦ ዘኢያስማዕኩ ላእሌሆሙ ሰእለ ኢአምነ ብየ ወእለ የአምኑ ብየ መዋርስትየ ይከውት ለመንግሥትየ ሶበ ገብሩ ንሥሐ በዲበ ምድር አስተፋጥኑ ንሥሐ በዲበ ምድር ከመ ትዕድው እሞት ውስተ ሕይወት ለእመ ከሠትከ ኩሎ ዘገበርከ በዝየ አልብከ ሐፍረት ነሊባለባለወቲከክበቲክ«ዐየ ጋር ተመገቡት አንጂ ከመዓዛው ጣዕም ትጠግባላችሁ ይህን ታል ደግሜ እነግራችሁ አለሁ ሁላችሁ ምክሬን በመስማት ነገሥ ትገቡ ክንድ ከመጥፎ ባህላችሁም እንድትመለሱ የሰው ልጀ ትልቁ ውድቀቱ ንሥሐ ሳይገባ መሞቱ ነው ጠላት በዚህ ዓለም ወደእግዚአብሔር እንዳይመለሱ የብዙዎሥፕፐን ልብ አሳውሯል አግዚአብሔር ንፁሕን ነገር ፈጠረ ዲያብሉስ የሚሉ አሉ ይህ ታላቅ ስሕተት ሁሉን ደግሞ ርኩስ ነገርን ፈጠረ ነው ካንዱ እግዚአብሔር በቀር ሌላ ፈጣሪ የለም እግዚአብሔር ሲፈጥር ንፁሕ እንዲሆን በመፍቀድ ነው ግን ራሱ ሰው ሊረክስ ይችላል መንፈስ ቅዱስ በመንፈስ ርኩስ ሊረክስ ይችላል የሚል ካለ የተወገዘ ይሁን መንፈስ ቅዱስ የረከሰውን ይቀድሳልና ሁሉንም ያነፃል የሰው ልጆች ነፍስ የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ ናት አንተ ሰነፍ ሐጢአትህን ሁሉ ለካህን መናገርን አትፈር አንተ በንሥሐ ዘርዝረህ ሐጢአታቸውን የምትነግራቸው ካህናት እንዳንተ ሟቾች ናቸው ለማያምነብኝ ሁሉ ያላሰማሁት ቃሌ የለም ቃሌን ሰምተው ንሥሐ የገቡ ሁሉ ከኔ ጋር መንግሥቴን ይወርሳሉ በምድር ሳሉ ንሥሐ ገብተዋልና በዚች ምድር እያላችሁ ንስሐ ለመግባት ተሽቀዳደሙ በዚሁ ከሞት ወደ ሕይወት ትሸጋገራላችሁ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact