Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي
  • قائمة القراءة
  • مختصر
  • كتاب مسموع
  • بحث
  • تحميل
  • myzon
  • تسجيل الدخول
  • تسجيل
English  አማርኛ  Français  العربية
كتاب اليوم

የሰበር ውሳኔዎች Vol 10.pdf


  • word cloud

የሰበር ውሳኔዎች Vol 10.pdf
  • Extraction Summary

በሚል ክርክር ከተነሣባቸው ንብረቶች አንዱ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥር የሚገኙና በየክፍለ ከተማው የተደራጁ የመሬት አስተዳደር ባለስልጣን የማይንቀሳቀስ ንብረቶችን በተመለከተ የተደረገ የሽያጭ ውል ተቀብሎ ግንቦት ከማይንቀሳቀስ ሀብት መዝገብ ላይ ከማያያዝና ከመፃናፍ በስተቀር የሽያጭ ውሉን የማዋዋልና የማረጋገጥ ስልጣን የሌለው ስለመሆኑ ሰኔ የፍብህቁ ወሮ አልታየወርቅ ኃማርያም እና በናብሥሥህቁ መሰረት አቤቱታ ሊቀርብ የሚችልበት አግባብ ታህሳስ አቶ ዓለማየሁ ገለቱ የፍብሥሥህቁ የባህርዳር ልዩ ዞን ገንዘብ መምሪያ እና የኮንስትራክሽንና ቢዝነስ የማይንቀሳቀስ ንብረት በሃራጅ በሚሸጥበት ጊዜ በሃራጅ እንዲሸጥ የሚወጣው ማስታወቂያ ለዐ ቀናት መቆየት ሐምሌ ባንክ እና ያለበት ስለመሆኑ የፍብሥሥህቁ ወሮ ዝማም ህሉፍ ውሣኔን የሚያስፈጽም ፍቤት በውሣኔው መሰረት ከማስፈፀም ወጪ በአፈፃፀም ጊዜ ውሣኔ እንዲፈፀምለት ጥያቄ መጋቢት እና ስለመሆኑ የኀንደር ከተማ የመሃል አራዳ ቀበሌ አስተዳደር የንግድ ህግ ቁጥር።

  • Cosine Similarity

ካፀ ርከ ስለመሆነ በመቁጥር እና በሌሎች በርካታ መዛግብት አስገዳጅነት ያለውን ውሳኔ ሠጥቷል ለጉዳዩ አግባብነት ያላቸው ሕጐች ይዘታቸው ከላይ የተመለከተውን የሚመስል ሲሆን ወደ ተያዘው ጉዳይ ስንመለስም አመልካች ሕፃን ቱሉ ከተጠሪዎች ጋር የተደረገለት የጉዲፈቻ ውል እንዲፈርስ ጥያቄ ያቀረቡት ተጠሪዎች ሕፃኑን ላለመውሰድ በመግለጻቸውና በውሳኔያቸውም በመጽናታቸው ሕፃን ቱሉ አመልካች በሚያስተዳድሩት ጊዜያዊ ማቆያ ውስጥ ለመቆየት ግድ ያለ መሆኑን ማቆያውም ለሕፃኑ ሕይወቱ የሚያስፈልጉትን ነገሮችን ያሟላ ባለመሆኑና ለሌላ ወላጅ ለመስጠት ባለመቻሉ በሕፃኑ የወደፊት እድገት የተጠሪዎች አድራጐት ከፍተኛ ጉዳት የሚያደርስ መሆኑን በመግለጽ ነው የበታች ፍርድ ቤተች ተጠሪዎች ሕፃን ቱሉን ላለመውሰድ በወሰዱት ውሳኔ መጽናታቸውን አረጋጋጠው የአመልካችን ጥያቄ ሳይቀበሉት የቀሩት ተጠሪዎች ሕፃኑን ካለመውሰድ የወሰኑት ውሳኔ ሕፃኑ አላስደሰተንም ህጻኑን ለመውሰድ ፍላጐት አላሰደሩም በቤተሰብ ሕጉ አንቀጽ ስር የተመለከቱት ምክንያቶች አልተሟሉም በሚል ምክንያት ሆኖ በሌላ ምክንያት የተደገፈ ስለመሆኑ አልተረጋገጠም በማለት ነው ከፍ ብለን እንደተመለከትነው በጉዲፈቻ አድራጊው ልጁን በዓለም አቀፍ የሕፃናት እና ሰብአዊ መብት ድንጋጌዎችን በሚፃረርና የልጁን ጥቅምና ደህንነት በሚጐዳ አኳኋን መያዙን ማረጋገጥ የሚያስችሉ ሁኔታዎች ሲያጋጥሙ የጉዲፈቻ ስምምነቱ እንዲቀጥል ማድረግ የሚያስገኘው ፋይዳ ባለመኖሩ ጉዳዩን በሚመለከተው ማንኛውም አመልካች ጠያቂነት መሰረዝ እንደሚቻል በተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና ተደንግጓል አንቀጽ በተለይ ሲታይም ጉዲፈቻ አድራጊው በጉዲፈቻ የተቀበለውን ልጅ እንደልጅ ከማሳደግ ፋንታ በባርነት ወይም በባርነት በሚመስል ሁኔታ ወይም ከግብረ ገብ ውጪ በሆኑ ተግባሮች እንዲሰማራ በማድረግ መጠቀሚያ ያደረገው እንደሆነ ወይም በማናቸውም ሌላ መንገድ የልጁን የወደፊት ሕይወት ክፉኛ በሚጎዳ አኳኋን የያዘው መሆኑን ሰረዝ የተጨመረ የተረዳ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ የጉዲፈቻ ስምምነቱን ለመሰረዝ እንደሚችል አስቀምጧል በተያዘው ጉዳይም ሕጻን ቱሉ ያለበት ሁኔታ ሲታይ እና ተጠሪዎች ሕፃኑን ለመውሰድ ፍቃደኛ ለመሆን ያለመቻላቸው እንዲሁም በይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት በነበረው ክርክር የተጠሪዎች ወኪል ቀርበው ልጁን አንደማንወስድ የጉዲፈቻ ውሉ ከመጽደቁ በፊት የገለጽን በመሆኑ ልጁን ለመውሰድ አንገደድም የጉዲፈቻ ስምምነቱ ቢፈርስ አንቃወምም በማለት መከራከራቸው ሲታይ በሕፃኑ የወደፊት ሕይወት ችግር አያስከትልም ብሉ ለመደምደም የሚያስችል አይደለም በመሆኑም የስር ፍርድ ቤቶች በጉዳዩ ላይ የቀረበውን ክርክር ከሕጉ መንፈስ ጋር ባግባቡ ሳያገናዝቡ የጉዲፈቻ ስምምነት ሊፈርስ አይገባም በማለት መወሰናቸው የሕፃኑን አድገት የሚጐዳ በመሆኑ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ አግኝተናል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፈርድ ቤት በመቁጥር ሕዳር ቀን እና ታህሳስ ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር የካቲት ቀን ዓም የፀናው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ተሽራል ተጠሪዎች ሕፃን ቱሉን ለመውሰድ የካቲት ቀን ዓም ያደጉት እና መጋቢት ቀን ዓም በፍርድ ቤት የፀደቀ የጉዲፈቻ ስምምነት ውል ፈራሽ ነው ብለናል ይህንኑ አውቀው ተገቢውን እንዲፈጽሙ ለስር ፍርድ ቤቶች ይፃፍ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፀመ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ መንበረፀሃይ ታደሰ ሂሩት መለሰ አለማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካችፁ ወሮ ገነት በቀለ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ ትዕግስት አሰፋ ቀረቡ ፍርድ ለክርክር መነሻ የሆነው ጉዳይ የጀመረው በአድአ ወረዳ ፍቤት ነው አመልካች በሁለት ግለሰቦች ላይ በመሰረቱት ክስ ተከሳሾች ሞግዚት ለሆኑላቸው ልጃቸው በውርስ ከአባታቸው ሊተላለፍላቸው የሚገባውን ቤት ስለያዙ እንዲመልሱላቸው ጠይቀው ፍቤቱ ተከሳሾቹ ቤቱን እንዲመልሱ ወስኗል ከዚህ በኋላ ተጠሪ በፍብሥሥህቁ መሰረት መቃወሚያ በማቅረብ ቤቱን ከስር ተከሳሾች ገዝተው የባለቤትነት ስሙ በስማቸው ያዛወሩ በመሆኑ ውሳኔው እንዲሰረዝላቸው አመልክተዋል ፍቤቱም ሁሉንም ወገኖች አስቀርቦ ክርክራቸውን ከሰማ በኋላ ቀደም ሲል የተሰጠው ውሳኔ የሚሰረዝበት ምክንያት የለም በማለት ተጠሪን መቃወሚያ ውድቅ አድርጓል በዚህ ውሳኔ ላይ ተጠሪ በምስሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ አቅርበው ፍቤቱ ተጠሪን ቤቱን ያገኙት በህጋዊ መንገድ ገዝተው በመሆኑ ሊያስረክቡ አይገባም በማለት የስር ፍቤትን ውሳኔ ሽራል አመልካች በዚህ ውሳኔ ላይ ለኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ቀጥሎም ለክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት አቤቱታ ቢያቀርቡም ቅሬታቸው ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበው በዚህ ውሳኔ ላይ ሲሆን ቅሬታው በአጭሩ ተጠሪ ቤቱን የገዙት መብት ከሌላቸው ሰዎች በመሆኑ ይግባኝ ሰሚው ፍቤት ውሳኔ ሊሻር ይገባል የሚል ነው ይህ ችሎትም የአመልካች አቤቱታ ለሰበር ችሎት ያስቀርባል በማለቱ የግራ ቀኙ የቃል ክርክር ተሰምቷል ችሎቱም መዝገቡን መርምሯል ከፍ ሲል እንደተመለከትነው አመልካች ክስ ያቀረቡት ከአባታቸው በውርስ ሊተላለፍላቸው የሚገባውን ንብረት ለመረከብ ሲሆን ክስ የመሰረቱት ወራሽ ነን በሚሉ ግለሰቦች ላይ ነው ከመዝገቡ የስር ተከሳሾች ክርክር የተነሳበትን ቤት የባለቤትነት ስም በስማቸው በማዛወር በ ዓም ቤቱን ለተጠሪ መሸጣቸውን ተረድተናል የስር ተከሳሾች ቤቱን በሚሸጡበት ወቅት የባለቤትነት ምስክር ወረቀት በስማቸው አግኝተው የቤቱ ባለቤት ሆነዋል በፍብህቁ የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለሃብትን በማወቅ በአስተዳደር ክፍል የባለሃብትነት ምስክር ወረቀት በተሰጠ ጊዜ ምስክር ወረቀቱን ያገኘው ሰው የማይንቀሳቀሰው ንብረት ባለንብረት ሆኖ እንደሚቆጠር ተመልክቷል በመሆኑም ሽያጩ በተከናወነበት ጊዜ ቤቱ የሻጮቹ የግል ንብረት ሲሆን ተጠሪም ቤቱን የገዙት የሻጮቹን የባለቤትነት ምስክር ወረቀት በማየት ነው በሌላ በኩል ደግሞ የቤቱም ሽያጭ ውል ለማዋዋል ስልጣን ባለው የውልና ማስረጃ ጽቤት መደረጉንና ስሙም ወደ ገዢዋ መዛወሩን መገንዘብ ችለናል በአጠቃላይ ተጠሪ ቤቱን በገዙበት ወቅት ቤቱ በሻጮች ስም የነበረ በመሆኑ ሽያጩን ህጉ በሚጠይቀው የአፃፃፍ ስርዓት መሰረት ማከናወናቸው ተጠሪዋ ቤቱን የገዙት በቅን ልቦና መሆኑን ያመለክታል በመሆኑም ምናልባት አመልካች በንብረቱ ላይ ድርሻ አለን የሚሉ ከሆነ ስር ተከሳሾችን ከሚጠይቁ በቀር ተጠሪ በህጋዊ መንገድ የገዙትን ቤት እንዲያስረክቡ የሚደረግበት የህግ አግባብ ስለሌለ ውሳኔው መሰረታዊ ህግ ስህተት ተፈፅሞበታል ማለት አልተቻለም ስለሆነም ተከታዩ ውሳኔ ተሰጥቷል ውሳኔ የምስሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት በመቁ መጋቢት ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍቤት በመቁ ጥር ቀን ዓም የሰጠው ትዕዛዝ የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ መጋቢት ቀን ዓም የሰጠው ትዕዛዝ ፀንቷል ግራ ቀኙ ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ለመዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ራታ ጆ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ መንበረፀሐይ ታደሰ ጊሩት መለሰ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች አቶ ዓለማየሁ ከተማ ጠበቃ ኃይለማሪያም ኢትቻ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ ላቀች አይተንፍሱ ቀረቡ አቶ ደምሴ ወርቅአፈስኩ ወራሾች ቀረቡ ወሮ እቴነሽ ኃስላሴ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የጋራ ውርስ ፃዛብት ሽያጭ ውል ይፍረስ ጥያቄን መሰረት ያደረገ ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የአሁኑ ተጠሪዎች በአሁኑ አመልካች እና በወሮ አበበች ጫካ ላይ ሕዳር ቀን ዓም በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም በአዲስ አበባ ከተማ በቀድሞው አጠራር ወረዳ ቀበሌ በአሁኑ አጠራር የካ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ውስጥ የሚገኘውን ቁጥሩ የሆነውን ቤትና ይዞታ ከእናታቸው ከወሮ ጥሩነሽ ወልደየስ ከወሮ አበበች ጫካ ጋር በውርስ የተላለፈላቸው መሆኑንቤቱ ለሰባት ወራሾች ለማከፍፈል አመቺ ካለመሆኑ በላይ ከአናታቸው መታሰቢያነት እንዲሆንና ወራሾችንም በቤቱ ላይ ለመገናኘት ይችሉ ዘንድ ከሚሸጥ ይልቅ ቤት ያልነበራት ወሮ አበበች ቤቱ ውስጥ አንድትኖርበትና ማንኛውም ወራሽ በቤቱ መኖር ከፈለገ መኖር አንደሚችል በቤተ ዘመድ ጉባኤ ውሳኔ መሰጠቱንይህ ሆኖ እያለ ወሮ አበበች ጫካ የሟች ወሮ ጥሩነሽ ወልደየስ ብቸኛ ወራሽ በማስመሰል የወራሽነት ማስረጃ አውጥተው ቤቱን በስሟ ካዛወረች በኋላ ቤቱን ለአሁኑ አመልካች በብር አራት መቶ አምሳ ሺህ ብር በመሸጥ ስመ ሐብቱ ሁሉ በገዥው ስም እንዲዛወር ማድረጓን በመግለጽ በውርስ ንብረታችን ላይ የተደረገው የሽያጭ ውል እንዲፈርስ ይወሰንልን በማለት ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ አመልካችም ለክሱ በሰጡት መልስ የሽያጭ ውል ይፍረስልን ጥያቄ በይርጋ የታገደ መሆኑንሽያጩን በሕጉ አግባብ ያደረጉት በመሆነ ሊፈርስ እንደማይገባ ገልፀው ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል በማለት ተከራክረዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክር ከመረመረ በላ ቤቱ የውርስ ሃብት መሆኑን በማረጋገጥ እና ቤቱ የተሸጠው ከሁሉ ወራሾች ፈቃድ ውጪ በመሆኑ ሽያጩ በሕግ ፊት ሊፀና የሚችልበት ምክንያት አለመኖሩን በመግለጽ ውሉ ፈራሽ ነው በማለት ተዋዋይ ወገኖች ወደ ነበሩበት እንዲመለሱአመልካች የሽያጭ ገንዘቡን ብር ሁለት መቶ ሰባ ሺህ ብር ከወሮ አበበች ወልደየስ እንዲቀበሉቤቱን አመልካች ለወራሾች እንዲመልሱ ሲል ወስኗል በዚህ ውሳኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው በፍብሥሥሕቁ መሰረት ተሰርዞባቸዋል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ ለማስቀየር ነው የአመልካች ጠበቃ ሐምሌ ቀን ዓም በተፃፈ ሦስት ገጽ የሰበር አቤቱታ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ ለክርክሩ ምክንያት የሆነውን ቤት አመልካች እጃቸው ውስጥ ያስገቡት ሕጋዊ በሆነ መንገድ መሆኑ በግልጽ ተረጋግጦ እያለ ሽያጩ ፈራሽ ነው መባሉ ያላግባብ ስለሆነ ሊታረም ይገባዋል በማለት ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም በስር አንደኛ ተከሳሽ በነበሩት በወሮ አበበች ወልደየስ ስም ተመዝግቦ የሚታወቀውን አከራካሪውን ቤት ውል ማዋዋል ሥልጣን ባለው አካል ፊት በመቅረብ አመልካች መግዛታቸው ተረጋግጦ እያለ ውሉ ፈራሽ ነው ተብሎ መወሰኑ ባግባቡ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ለሰበር ችሉቱ እንዲቀርብ ተደርጐ አንደኛ እና ሦስተኛ ተጠሪዎች ጥቅምት ቀን ዓም በተፃፈ ሁለት ገጽ ማመልከቻየሁለተኛ ተጠሪ ወራሾች ደግሞ ታህሣሥ ቀን ዓም በተፃፈ አምስት ገጽ ማመልከቻ መልሳቸውን ሰጥተዋል የመልሳቸው ይዘትም ባጭሩ ለክርክሩ ምክንያት የሆነው ቤት የጋራ ውርስ ንብረት ላይ በተጭበረበረ መንገድ በውልና ማስረጃ የተደረገ የሽያጭ ውል ሕጋዊ ሊሆን የሚችልበት ምክንያት ስለሌለ የበታች ፍርድ ቤቶች በጉዳዩ ላይ የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የለበትም ተብሉ ሊፀና ይገባል በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው የአመልካች ጠበቃም በተጠሪዎች መልስ ላይ የሰበር አቤቱታቸውን በማጠናከር የመልስ መልስ ሰጥተዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታ መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አከራካሪው ቤት ተጠሪዎች ከወሮ አበበች ጫካ ጋር ከሟች ወሮ ጥሩነሽ ወልደየስ በውርስ የተላለፈላቸው መሆኑንይህንን ቤት በስር ፍርድ ቤት አንደኛ ተከሳሽ የነበሩት ወሮ አበበች ጫካ ሲያስተዳድሩትና ሲጠቀሙት ቆይተው የቤቱን ስመ ሐብት ወደ ራሳቸው በማዞር ለአሁኑ አመልካች በውልና ማስረጃ ፊት በተደረገ የሽያጭ ውል በብር አራት መቶ ሃምሳ ሺህ መሸጣቸውንከዚህም በኋላ አመልካች የስመ ሃብቱን ወደ ራሳቸው አዙረው አየተጠቀሙበት የሚገኙ መሆኑ በስር ፍርድ ቤት የተረጋገጡ ፍሬ ጉዳዮች መሆናቸውን ነው የተጠሪዎች ክርክር መሰረቱም የወራሾች የጋራ የሆነው ንብረት የሁሉም የጋራ ባፃብቶች ስምምነት ሊኖር ሲገባ ወሮ አበበች ጫካ በተጭበረበረ መንገድ ወራሽነት አሳውጀው እና የቤቱን ስመ ሃብት በማዞር መሸጣቸውን ሽያጩን ሕጋዊ አያደርገውም በሚል ምክንያት ስለመሆኑም ተገንዝበናል እኛም በክርክሩ ሂደት የተረጋገጡትን ፍሬ ነገሮች ከሕጉ ጋር በሚከተለው መልኩ በማዛመድ ተመልክተናል በመሰረቱ የውርስ ሃብት አከፋፈሉ እስኪፈፀም ድረስ በወራሾቹ መካከል ሳይነጣጠል እንደሚቆይ በፍብሕቁ ስር የተመለከተ ሲሆን የጋራ የሆነውን ንብረት ለመሸጥለማስተላለፍ ወይም በዋስትና ለማስያዝ ወይም የተመደበበትን አገልግሎት ለመለወጥ የጋራ ባለሃብቶቹ ሁሉ ስምምነት አስፈላጊ ስለመሆኑ ደግሞ የፍብሕቁ ድንጋጌ ያሳያል ወደ ተያዘው ጉዳይ ስንመለስም የስር አንደኛ ተከሳሽ የነበሩት ወሮ አበበች ጫካ አከራካሪውን ቤት የሸጡት የተጠሪዎችን ስምምነት አግኝተው ባይሆንም የቤቱን ስመሐብት ከሽያጩ በፊት ከተገቢው የአስተዳደር አካል ከአገኙ በኋላ ሲሆን ሽያጩም ውል ለማዋዋል ስልጣን ባለው አካል ፊት ስለመሆኑ የተረጋገጠ ጉዳይ ነው በፍብሕቁ ድንጋጌ መሰረት ደግሞ የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤትነትን በማወቅ በአስተዳደር ክፍል የምስክር ወረቅት ሲሰጥ የምስከር ወረቀቱን ያገኘው ሰው የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለሃብት ሆኖ ሊቆጠር አንደሚገባ ተመልክቷል ይህን ማስረጃ የያዘ ሰው ደግሞ ሃብቱን በሕጉ አግባብ ከሸጠ ተግባሩ ሕገ ወጥ የሚባልበት ምክንያት የለውም አንድ ሰው በሕግ ጥበቃ የተደረገለትን መብት በሕጋዊ መንገዶች ለሌላ ለማስተላለፍ መብት አለውና በስር ፍቤት አንደኛ ተከሳሽ የነበሩት ወሮ አበበች ጫካ አከራካሪውን ቤት በስማቸው የባለሃብትነት ምስክር ወረቀት መያዛቸው ንብረቱ የግል ሃብት እንደሆነ የሚያስቆጥር ሲሆን ይህን ማስረጃ በመመልከት ንብረቱን ውል ለማዋዋል ስልጣን ባለው አካል ፊት የሚገዛ ሰው ሽያጩን ያከናወነው ከሕግ ውጪ ነው ሊባል የሚችልበት የሕግ አግባብ የለም በቤቱ ላይ ሕጋዊ መብት የሌለው ሰው ሽያጩን አከናውኖ ሲገኝም ትክክለኛው ባለሃብት ሊጠይቅ የሚችለው ተገቢውን ጥንቃቄ አድርጐ የገዛውን ገዥ ሳይሆን ሻጩን ስለመሆኑ ከፍብሕቁ አና እስከ ድረስ ከተመለከቱት ድንጋጌዎች መንፈስ እና ይዘት የምንገነዘበው ነጥብ ነው በአጠቃላይ አመልካች አከራካሪውን ቤት የገዙት በሕግ ፊት ተቀባይነት ያለውን ማስረጃ ከያዙት ግለሰብ ሆኖ ሽያጩንም ያከናወኑት ውል ለማዋዋል ስልጣን ባለው አካል ፊት በመሆኑ ውሉ የሚፈርስበት ሕጋዊ ምክንያት የለም ተጠሪዎች በቤቱ ላይ የጋራ ወራሽነት መብት ያላቸው መሆኑ የተረጋገጠ ሲሆን ያላቸው መፍትሄ የሽያጩን ዋጋ ከስር ፍቤት አንደኛ ተከሳሽ ከነበሩት ከወሮ አበበች ጫካ መቀበል ነው በመሆኑም የበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ ስለአገኘነው ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመቁ ግንቦት ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ሰኔ ቀን ዓም በትእዛዝ የፀናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ተሽሯል በአከራካሪው ቤት ላይ የተደረገው ሽያጭ ውል ሊፈረስ አይገባምአመልካች ቤቱን ሊያስረክቡ አይገባም ብለናል ተጠሪዎች በቤቱ ላይ ባላቸው ድርሻ መሰረት የሽያጩን ገንዘብ ከወሮ አበበች ጫካ በሌላ ክስ የመቀበል መብታቸውን ይህ ውሣኔ አያስቀርም ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች መንበረፀሐይ ታደሰ ሐጐስ ወልዱ ሂሩት መለሰ ብርፃነ አመነው አልማው ወሌ አመልካች አቶ ፍሬዘውድ ተካ ጉጂ ቀረቡ ወሮ ትርሲት ተካ ጐጂ አልቀረቡም ተጠሪቡ አቶ ሰለሞን ኃማሪያም ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ በዚህ መዝገብ የቀረበው ጉዳይ የውርስ ንብረት የሚመለከት ነው የአሁኑ አመልካቾች በፌመደረጃ ፍቤት ከሳሽ ተጠሪ ተከሳሽ ነበር የክሱ ምክንያትም ከአያታቸው በኑዛዜ የተላለፈላቸውን የቤት ቁ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክከተማ ቀበሌ ክልል የሚገኝ ቤት ተጠሪ አላአግባብ ይዞ አየተጠቀመ በመሆኑ እንዲለቅ እንዲወሰን የሚል ነው ተጠሪም በሰጠው መልስ አመልካቾች በኑዛዜ ተሰጠን የሚሉት ቤት የተናዛዢ ባለመሆኑ ለመክሰስ መብት የላቸውም እንዲሁም ቤቱን ከያዘበት ጊዜ አንስቶ በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ ክስ ያልቀረበ በመሆኑ በይርጋ ሊታገድ ይገባል በማለት የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ አቅርቧል በፍሬ ነገር ረገድም ቤቱን የሰሩት የእሱ አባት እና እናት መሆናቸውን እና ቤቱ በስጦታ ለእህቱ የተሰጠ ስለመሆኑ አሱም እህቱ በሰጠችው ውክልና ይዞ እየተጠቀመ መሆኑን ጠቅሶ ክሱ ውድቅ አንዲደረግ አመልክቷል ጉዳዩ የቀረበለት የፌየመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በሰጠው ፍርድ አመልካቾች ክስ ያቀረቡበት የቤት ቁ የሟች ወሮ ጌጤ ሸኔ ስለመሆኑ የቀረበ ማስረጃ የለም በማለት አመልካቾች በተጠቀሰው ቤት ላይ ባለመብት ስለመሆናቸው አላረጋገጡም በሚል ክስ ለማቅረብ የላቸውም ሲል የፍብሥሥሕቁ እና መ በመመርኮዝ ክሱን ውድቅ አድርጓል ይግባኝ የቀረበለት ከፍተኛ ፍቤትም የሥር ፍቤት ፍርድን አጽንቷል የአመልካቾች ጠበቃ ታህሣሥ ዓም ጽፎ ያቀረቡት አቤቱታ ይዘት ባጭሩ ሟች ወሮ ጌጤ ሸኔ ጥቅምት ዓም ያደረጉት ኑዛዜ በመቁ ላይ መቃወሚያ ቀርቦ ተቀባይነት ሳያገኝ ኑዛዜው በፍርድ ቤት የፀደቀ ስለሆነ ይህንን ወደ ጐን በመተው የባለቤትነት ማስረጃ አልቀረበም በሚል የሥር ፍቤት ክሱን ወድቅ ማድረጉ መሰረታዊ የሕግ ስሕተት የተፈፀመበት ነው ተብሎ እንጂሻር እና እንደክሳቸው እንዲወሰን የሚል ነው ይህ ሰበር ሰሚ ችሎትም የቀረበውን የሰበር አቤቱታ መርምሮ የአመልካቾች የኑዛዜ ወራሽነት በመቁ ተረጋግጦ እያለ እና ቀደም ሲል የቀረበው መቃመሚያ ውድቅ ተደርጐ አመልካቾች የኑዛዜ ወራሽ ናቸው ተብሎ ከተወሰነ በኋላ ይህንኑ ቤት ለማስለቀቅ ያቀረቡት ክስ ውድቅ መደረጉ በግባቡ ስለመሆኑ ለመመርመር ተጠሪን አስቀርቧል ተጠሪ መስከረም ዓም የተፃፈ መልስ አቅርቧል ይዘቱም ባጭሩ ሲታይ ኑዛዜ ለማጽደቅ የቀረበው አቤቱታ ላይ ተከራካሪ የነበሩት ተጠሪ እና ወሮ ጉዶ ጐጂ የነበሩ መሆኑንና ኑዛዜው መጽደቁ ር በሐብቱ ላይ የሚቀርበውን ክርክር የሚያግድ ሊሆን እንደማይችል በማለት የሥር ፍቤቶች ውሣኔ እንዲፀና አመልክቷል ይህ ሰበር ሰሚ ችሎትም የግራ ቀኙን መልስ እና የመልስ መልስ ከመረመረ በኋላ ታህሣሥ ዓም በዋለው ችሉት ቤቱ ያለበትን ይዞታ አና ቤቱ በማን እንደተሰራ ግራ ቀኙን በቃል በማነጋገር ጉዳዩን በማጣራት ግንዛቤ አግኝቷል የግራ ቀኙ ክርክር እና የጉዳዩ አመጣጥ ከፍ ሲል የተመለከተው ሲሆን በዚሁም መዝገቡን መርምረናል እንደመረመርነውም ምላሽ የሚሻው ነጥብ ኑዛዜ በፍቤት በመጽደቁ አመልካቾች በንብረቱ ላይ ባለመብት መሆናቸውን ማረጋገጫ ነው ወይስ አይደለም። የሚለው እንጂ ገንዘቡ ለጋራ ጥቅም ውሏል አልዋለም የሚል ሊሆን አይገባም ይህ ጭብጥ ደግሞ ሊወሰን የሚገባው የብድር ውልና ስለወጪዎች በጠቅላላው ከሚናገሩት የሕግ ድንጋጌዎች አኳያ ነው የቤተሰብ ሕጉ አንቀጽ እና ስንመለከትም ለትዳር ጥቅም እንደተደረገ የሚቆጠር እዳ ከተጋቢዎቹ የጋራ ሃብት ወይም ከባል ወይም ከሚስት የግል ሃብት ሊከፈል እንደሚችል ይደነግጋል ይህ ድንጋጌም ግን ምናልባት የተጋቢዎቹ አንደኛው በግሉ ብድር ወይም ሌላ እዳ ውስጥ ቢገባም ገንዘቡ ለጋራ ጥቅም እስከዋለ ድረስ አእዳው ከተጋቢዎቹ የጋራ ወይም የአንደኛው ተጋቢ የግል ንብረትም ሊከፈል የሚችል መሆኑን የሚያመለክት ነው ይህ ድንጋጌም በአፈፃፀም ግዜ ችግር እንዳያመጣ የተቀመጠ ድንጋጌ ስለመሆኑ ከተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ ዛተታ ምክንያት መረዳት ይቻላል በመሆኑም የስር ኛ ተጠሪ የተበደሩት እዳ ለጋራ ጥቅም ከዋለ እዳው ከአመልካችም የግል ንብረት ሊከፈል የሚችይል በቀር አመልካች የወሰዱት ብድር ሳይኖር በስር ኛ ተከሳሽ ብቻ የተወሰደው ብድር አመልካችም እንደወሰዱት ብድር ተቆጥሮ ፃላፊ ናቸው መባሉ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ስለሆነ ውሳኔው ሊሻር ይገባል በማለት አብላጫው ድምጽ ከሰጠው ውሳኔ በሃሳብ ተለይቻለሁ የማይነበብ የአንድ ዳኛ ፊርማ አለበት ቤኃ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሒሩት መለሰ ብርሃኑ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች አቶ ዳንኤል አበበ አቶ ኤርሚያስ ቦጋለ ጠበቃ አቶ ሽፈታው ከበደ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ ሙሉ ወልደየስ አልቀረቡም አቶ አብዱልአዚዝ ሠኢድ ጠበቃ ሀሰን ሁሴን ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩን ፍርድ ተሠጥቷል ፍርድ ጉዳዩ ሐሰተኛ የወራሽነት ማስረጃ መሰረት ተደርጎ የተከናወነ የውርስ ሃብት ሽያጭ ውል ይፍረስልን ጥያቄን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የሐረሪ ክልል ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የአሁኑ አመልካቾች በአሁኑ ተጠሪዎች ላይ መጋቢት ቀን ዓም አሻሽለው በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም የአመልካቾች አውራሽ ወሮ ታደለች ወገብርኤል በጥር ቀን ዓም ከዚህ አለም በሞት መለየታቸውን የሟች ሕጋዊ ወራሾች አመልካቾች እና በክስ ውስጥ ያልገቡ ሁለት ወራሾች መኖራቸውን አንደኛ ተጠሪ ከሟች ወሮ ታደለች ወገብርኤል ጋር ምንም አይነት ለወራሽነት የሚያበቃ ዝምድና ሳይኖራቸው በአንድ በኩል በ ዓም ስጦታ አድርገውልኛል የሚል ሰነድ ለፍርድ አቅርበው ተቀባይነት ሲያጡ ከሟች ጋር የአንድ እናት ልጆች እህትማማቾች ናቸው ሌላ ወራሽ የላቸውም በማለት በሐሰት የሚመሰክሩ ምስክሮችን አዘጋጅተው በፍርድ ቤት የወራሽነት ማስረጃ ማግኘታቸውን ይህንኑ ማስረጃ ይዘውም የሟች ወሮ ታደለች ንብረት የሆነውን ቤት ለሁለተኛ ተጠሪ መሸጣቸውን የአንደኛ ተጠሪ ወራሽነት ማስረጃም ሐሰተኛ መሆኑን ዘርዝረው አንደኛ ተጠሪ ከሁለተኛ ተጠሪ ጋር ያደረጉት የሽያጭ ውል እንዲፈርስላቸው ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ ተጠሪዎችም ለክሱ በሰጡት መልስ የቤቱ ስመ ሐብት በአንደኛ ተጠሪ ስም የሚታወቅ በመሆኑ አመለካቾች ክስ ለመመስረት መብት ጥቅም የሌላቸው መሆኑን የሽያጭ ውል ይፍረስልን ጥያቄ በይርጋ የታገደ መሆኑን ሽያጩን በሕጉ አግባብ ያደረጉት በመሆኑ ሊፈርስ እንደማይገባ ገልፀው ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል በማለት ተከራክረዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክር ከመረመረ በላ ቤቱ ስመ ንብረቱ የሚታወቀው በአንደኛ ተጠሪ መሆኑን ንብረቱን አንደኛ ተጠሪ ወደ እጃቸው ያስገቡትም በአደራ ሊጠብቁ ተብሉ ስለመሆኑ አመልካቾች ገልፀው መከራከራቸውን አንደኛ ተጠሪ የሟች ወር ታደለች ወገብርኤል ወራሽ መሆናቸውን የሚያሳይ የወራሽነት ማስረጃ ይዘው ባሉበት ጊዜ የቤት ሽያጩን ስልጣን ባለው አካል ፊት ቀርበው ያደረጉ ቢሆንም የወራሽነት ማስረጃው ሐሰተኛ መሆኑ መረጋገጡን በመግለፅ አመልካቾች አንደኛ ተጠሪን ከሚጠይቁ በስተቀር የቤት ሽያጭ ውሉ ሊፈርስ አይገባም ሲል ወስኗል በዚህ ውሳኔ አመልካቾች ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለሐረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በላ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ሙሉ በሙሉ ፀንቷል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ ለማስቀየር ነው አመልካቾች ሚያዚያ ቀን ዓም በተጻፈ ሦስት ገጽ አቤቱታ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈፅሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ ለክርክሩ ምክንያት በሆነው ቤት ላይ ተጠሪዎች የሽያጭ ውሉ የፈፀሙት ሕጋዊ ባልሆነ መንገድ መሆኑ በግልፅ ተረጋግጦ እያለ ሽያጩ ሊፈርስ አይገባም መባሉ ያላገባብ ስለሆነ ሊታረም ይገባል በማለት ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮ የሽያጩ ውል ሊፈርስ አይገባም መባሉ ባግባቡ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ለሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ ተደርጎ አንደኛ ባለመቅረባቸው ጉዳዩ በሌሉበት እንዲታይ የተደረገ ሲሆን ሁለተኛ ተጠሪ በጠበቃቸው አማካኝነት ነሐሴ ቀን ዓም በተፃፈ አምስት ገጽ ማመልከቻ የበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የለበትም የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል አመልካቾች በበኩላቸው መስከረም ቀን ዓም በተፃፈ ሶስት ገፅ ማመልከቻ የሰበር አቤቱታቸውን አጠናክረው ተከራክረዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታ መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንጻር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አከራካሪውን ቤት አንደኛ ተጠሪ የወራሽነት ማስረጃ በመያዝና ስመ ሃብቱን በማዞር ለሁለተኛ ተጠሪ ስልጣን ባለው አካል ፊት ቀርበው የሸጡ መሆኑን በውሉ ላይም ለገዥ መድህን ስለመሆናቸው በመግለፅ ግዴታ የገቡ መሆኑን አንደኛ ተጠሪ የያዙት የወራሽነት ማስረጃ ከሽያጩ በኋላ ሐሰተኛ መሆኑ መረጋገጡን የተሸጠው ቤትም የአመልካቾች አውራሽ የሆኑት የወሮ ታደለች ወገብርኤል መሆኑ መረጋገጡን ከሽያጩ በኋላ ሁለተኛ ተጠሪ የስመ ሃብቱን ወደ ራሳቸው አዙረው እየተጠቀሙበት የሚገኙ መሆኑ በስር ፍርድ ቤት የተረጋገጡ ፍሬ ጉዳዮች መሆናቸውን ነው የአመልካቾች ክርክር መሰረቱም የአውራሻቸው የግል ንብረት የሆነውን ምንም መብት የሌላት አንደኛ ተጠሪ በተጭበረበረ መንገድ ወራሽነት አሳውጀው እና የቤቱን ስመ ፃብት በማዞር መሸጣቸው ሽያጩን ሕጋዊ አያደርገውም በሚል ምክንያት ስለመሆኑም ተገንዝበናል እኛም በክርክሩ ሂደት የተረጋገጡትን ፍሬ ነገሮች ከሕጉ ጋር በሚከተለው መልኩ በማዛመድ ተመልክተናል በመሰረቱ አንድ ሰው አንድ ንብረት ለሌላ ሰው በሕጋዊ መንገድ ሊያስተላልፍ የሚችለው በንብረቱ ላይ መብት ሲኖረው መሆኑ የሚታወቅ ነው በሌላ አገላለፅ በጥበቃ የማይደረግለት ወይም የሌለ መብት ወደ ሰው ሊተላለፍ አይችልም ይህ ተቀባይነት ያለው የሕግ መርሕ ነው የሌላ ሰው ንብረት ለመሸጥ ለማስተላለፍ ወይም በዋስትና ለማስያዝ ወይም የተመደበበትን አገልግሎት ለመለወጥ ሕጋዊ የሆነ ስልጣን ሊኖር ይገባል ወደ ተያዘው ጉዳይ ስንመለስም አንደኛ ተጠሪ አከራካሪውን ቤት የሸጡት የአመልካቾችን ወይም የአውራሻቸውን ሕጋዊ ስምምነት ወይም ወራሽነት አግኝተው ባይሆንም የሟች ወራሽ መሆናቸውን በፍርድ ቤት አረጋግጠው የቤቱን ስመ ሃብት ከሽያጩ በፊት ከተገቢው የአስተዳደር አካል ከአገኙ በኋላ ሲሆን ሽያጩም ውል ለማዋዋል ስልጣን ባለው አካል ፊት ስለመሆኑ የተረጋገጠ ጉዳይ ነው በፍብሕቁጥር ድንጋጌ መሰረት ደግሞ የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለሃብትነትን በማወቅ በአስተደደር ክፍል የምስክር ወረቀት ሲሠጥ የምስክር ወረቀቱን ያገኘው ሰው የማይንቀሳቀሰውን ንብረት ባለሃብት ሆኖ ሊቆጠር እንደሚገባ ተመልክቷል ይህን ማስረጃ የያዘ ሰው ደግሞ ፃብቱን በሕጉ አግባብ ከሸጠ ተግባሩ ሕገ ወጥ የሚባልበት ምክንያት የለውም አንድ ሰው በሕግ ጥበቃ የተደረገለትን መብት በሕጋዊ መንገዶች በሌላ ለማስተላለፍ መብት አለውና በስር ፍርድ ቤት አንደኛ ተከሳሽ የነበሩት የአሁኗ አንደኛ ተጠሪ ወሮ ሙሉ ወልደየስ አከራካሪውን ቤት በስማቸው የባለሃብትነት ምስክር ወረቀት መያዛቸው ንብረቱ የግል ሃብት አንደሆነ የሚያሰቆጥር ሲሆን ይህን ማስረጃ በመመልከት ንብረቱን ውል ለማዋዋል ስልጣን ባለው አካል ፊት የሚገዛ ሰው ሽያጩን ያከናወነው ከሕግ ውጪ ነው ሊባል የሚችልበት የሕግ አግባብ የለም በቤቱ ላይ ሕጋዊ መብት የሌለው ሰው በውሉ ለገዥው መድህን ለመሆን ግዴታ ገብቶ ሽያጩን አከናውኖ ሲገኝም ትክክለኛው ባለሃብት ሊጠይቅ የሚችለው ተገቢውን ጥንቃቄ አድርጎ የገዛውን ገዥ ሳይሆን ሻጩን ስለመሆኑ ከፍብሕቁጥር እስከ ድረስ ከተመለከቱት ድንጋጌዎች እንዲሁም ከፍብሕቁጥር ድንጋጌ መንፈስ እና ይዘት የምንገነዘበው ነጥብ ነው በአጠቃላይ ሁለተኛ ተጠሪ አከራካሪውን ቤት የገዙት በሕግ ፊት ተቀባይነት ያለውን ማስረጃ ከያዙት ግለሰብ ሁኖ ሽያጩንም ያከናወኑት ውል ለማዋዋል ስልጣን ባለው አካል ፊት በመሆኑ ውሉ የሚፈርስበት ሕጋዊ ምክንያት የለም አመልካቾች በቤቱ ላይ የወራሽነት መብት ያላቸው መሆኑ የተረጋገጠ ሲሆን ያላቸው መፍትሔ የሽያጩን ዋጋ ከስር ፍርድ ቤት አንደኛ ተከሳሽ ከነበሩት ከወሮ ሙሉ ወልደየስ መቀበል ነው በመሆኑም የበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ ስላላገኘነው ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ የበታች ፍርድ ቤቶች በጉዳዩ ላይ የሠጡት ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሻሽሏል በአከራካሪው ቤት ላይ የተደረገው ሽያጭ ውል ሊፈርስ አይገባም ሁለተኛ ተጠሪ ቤቱን ሊያስረክቡ አይገባም ብለናል አመልካቾች የቤቱን ሸያጭን ገንዘብ ብር ስልሳ ሺህ ከወሮ ሙሉ ወልደየስ እንዲቀበሉ ብለናል በዚሁ ውሳኔ መሰረት እንዲያስፈፅም ለስር ፍርድ ቤት ግልባጩ ይድረሰው ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ራታ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሓጐስ ወልዱ ብርፃኑ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች አቶ አደፍርስ በቀለ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ይቁም በቀለ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ በስጦታ የተገኘ ቤት ልረከብ ጥያቄን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የአሁኑ ተጠሪ ባሁኑ አመልካች ላይ ጥር ቀን ዓም በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም ባጭሩ በቦሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ በቀድሞው አጠራር ወረዳ ቀበሌ ክልል ውስጥ የሚገኘውን ቁጥር የሆነውን ቤት ከሟች ወሮ አለሚቱ በላይነህ በስጦታ የተላለፈላቸው መሆኑንአመልካች ወንድማቸው በመሆኑ በጊዜው ሲቸግራቸው ቤቱን አንዲጠቀሙበት ተጠሪ ፈቅደውላቸው ይዘው ሲጠቀሙት ከቆዩ በኋላ ቤቱን እንዲለቁላቸው ሲጠየቁ አመልካች ፈቃኛ ሳይሆኑ መቅረታቸውን ገልፀው አመልካች ቤቱን ለቀው እንዲያስረክቡ እንዲወሰንላቸው ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ አመልካችም ለክሱ በሰጡት መልስተጠሪ ያቀረቡት የስጦታ ማስረጃ አለመኖሩንግብር መክፈል የቤት ባለቤት እንደማያደርግ እና ተጠሪ ክስ ለመመስረት የሚያስችላቸው መብት የሌላቸው መሆኑየቤቱ ግምትም የተጋነነ መሆኑንበቤቱ ውስጥ ከ ዓም ጀምሮ መኖር የጀመሩ በመሆኑ ጉዳዩ በይርጋ እንደሚታገድቤቱ የወር አለሚቱ በላይነህ ሆኖ አመልካችም የወሮ አለሚቱ በላይነህ ወራሽ በመሆናቸው ቤቱን ሊለቁ አንደማይገባ ገልፀው ተከራክረዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክር ከመመረመረ በኋላ አከራካሪውን ቤት በተመለከተ ተጠሪ በስጦታ ውል መሰረት ያገኙት በመሆኑ አመልካች ለተጠሪ ሊያስረክቡ ይገባል ሲል ወስኗል በዚህ ውሳኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ጸንቷል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንነ ውሳኔ ለማስቀየር ነው አመልካች ጥር ቀን ዓም በፃፉት ሁለት ገጽ የሰበር አቤቱታ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ በስር ፍርድ ቤት የተነሳው የይርጋ ክርክር የታለፈው ያላግባብ ነውየቤቱ ባለቤት መሆኔን የሚያሳይ ማስረጃ ስላለኝ ይቅረብልኝ የሚል ጥያቄ የታለፈው ያላግባብ ነው በማለት ውሳኔ እንዲሻር ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታቸው ተመርምሮም አመልካች ያነሱት የይርጋ መቃወሚያ ውድቅ የተደረገው ባግባቡ መሆን ያለመሆኑ በሰበር ችሎቱ ሊታይ ይገባዋል በመባሉ ተጠሪ ቀርበው ሰኔ ቀን ዓም በተፃፈ ሁለት ገጽ ማመልከቻ መልሳቸውን ሰጥተዋል አመልካችም ሐምሌ ቀን ዓም በተፃፈ አንድ ገጽ ማመልከቻ የሰበር አቤቱታቸውን በማጠናከር የመልስ መልሳቸውን ሰጥተዋል ከዚህም በተጨማሪ ይህ ችሎት ግራ ቀኙን ታህሣሥ ቀን ዓም በዋለው ችሉት በቃል አከራክራል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አከራካሪው ቤት የሟች ወሮ አለሚቱ በላይነህ መሆኑንተጠሪ ቤቱን አግኝቼአለሁ የሚሉት ሐምሌ ቀን ዓም በተደረገው ስጦታ ሆኖ ስጦታው አግባብነት ባላቸው አካላት የተቀመጠ እና የተመዘገበ ስለመሆኑ የስር ፍርድ ቤት ማረጋገጡንየቤቱ ባለቤት የሆኑት ወሮ አለሚቱ በላይነህ ከዚህ አለም በሞት እስከተለዩበት ጥር ቀን ዓም ድረስ በአከራካሪው ቤት ውስጥ ይኖሩበት እንደነበርአመልካች በቤቱ ውስጥ ከ ዓም ጀምሮ አስካሁን ድረስ መኖራቸውንየቤቱ ስመ ሃብት ከሟች ወደ አመልካችም ሆነ ተጠሪ ያልተዛወረ መሆኑን ነው ተጠሪ ለክርክሩ መሰረት ያደረጉት የስጦታ ውል ሐምሌ ቀን ዓም የተደረገ ሆኖ ክሱ እስከተመሰረተበት ጊዜ ድረስ ለአፈፃፀም ያልቀረበ መሆኑን ክርክሩ በግልጽ ያሳያል ስጦታ በምን ያህል ጊዜ መፈፀም አለበት የሚለውን ጥያቄ በዚህ ረገድ የተመለከቱት ልዩ ድንጋጌዎች በግልጽ ያስቀመጡት የጊዜ ገደብ የለም ይሁን እንጂ የስጦታ ውል ድንጋጌዎች በዚህ ረገድ ያስቀመጡት የጊዜ ገደብ የለም ተብሎ የስጦታ ውል ይፈፀም ጥያቄ በማናቸውም ጊዜ ሊቀርብ ይችላል ሊባል አይችልም በሕጉ በግልጽ ካልተቀመጠ በስተቀር ማንኛቸውም ግዴታ ሊፈፀም የሚገባበት የጊዜ ገደብ ሊኖር ይገባል የስጦታ ውልን የሚገዙ ድንጋጌዎች ግልጽ የሆነ ጊዜ ገደብ ባያስቀምጡም ስጦታ ውል እንደመሆኑ መጠን ሊፈፀም የሚገባው በአስር አመት የጊዜ ገደብ መሆኑን ከፍብሕቁ እና ድንጋጌዎች ይዘት እና መንፈስ መገንዘብ ይቻላል ወደ ተያዘው ጉዳይ ስንመጣ ተጠሪ የስጦታ ውሉ ሐምሌ ቀን ዓም ተደርጐልኛል እያሉ ስጦታ አድራጊያቸው በሕይወት እያሉ አከራካሪውን ቤት በስጦታ ውሉ መሰረት እንዲፈጸምላቸው ያቀረቡት ጥያቄ የለም። የሚለው ነጥብ በጭብጥነት ሊታይ የሚገባው ሆኖ አግኝቶታል ከክርክሩ መገንዘብ የተቻለው አከራካሪውን ንብረት ሟች ወሮ ኢትዮጵያ ናዴ አስከአለት ሞታቸው ድረስ ይዘው ሲጠቀሙት የነበረ መሆኑወሮ ኢትዮጵያ ናዴ መስከረም ቀን ዓም መሞታቸውንአመልካቾች የወሮ ኢትዮጵያ ናዴ መጀመሪያ ደረጃ ወራሽነታቸውን በመቁ የካቲት ቀን ዓምተጠሪ በበኩላቸው የወሮ ኢትዮጵያ ናዴ መጀመሪያ ደረጃ ወራሽነታቸውን በመቁጥር ታህሣሥ ቀን ዓም ማረጋገጣቸውንአሁን እየተከራከሩ ያሉት የውርስ ንብረት ድርሻቸውን አመልካቾች እንዲያካፍሏቸው መሆኑን ነው የፍብሕቁ የወራሽነት ጥያቄ የማቅረቢያ የጊዜ ገደብ ነው ከፍብሕቁ እስከ ድረስ ከተደነገጉት ድንጋጌዎች መገንዝብ የሚቻለውም በፍብሕቁ ስር በተመለከተው መሰረት የሚቀርበው የወራሽነት ጥያቄፀከከ ከሸ በፍብሕቁ እና ተከታዮቹ ቁጥሮች ከተገለፀው የወራሽነት የምስክር ወረቀት ጋር የተያያዘ መሆኑን ነው በመሆኑም የወራሽነት ጥያቄ አንድ ወራሽ በሌላ በወራሽነት የውርስ ሐብት በያዘ ሰው ላይ ክስ ሲያቀርብ ተፈፃሚነት ባላቸው የፍብሕቁ እና ድንጋጌዎች ስር በተመለከቱት ደንቦች መሰረት የሚገደብ ነው በተያዘው ጉዳይ ተጠሪ የሟች ወሮ ኢትዮጵያ ናዴ ወራሽነታቸውን ታሕሣሥ ቀን ዓም ብቻቸውንአመልካቾች ደግሞ የካቲት ቀን ዓም በመሆን በፍርድ ቤት ውሳኔ አረጋግጠዋልየክፍፍሉ ጥያቄ በቀረበበት ንብረት ደግሞ በሟች ወሮ ኢትዮጵያ ናዴ ተይዞ የቆየ መሆኑ የተረጋገጠ ጉዳይ ነው ከዚህም የምንገነዘዘው የሟቿ ወራሾች በሕጉ በተመለከተው ጊዜ ገደብ ውስጥ ተለይተው መታወቃቸውን ነው የአመልካቾች ጥያቄ ደግሞ የውርስ ክፍያ ነው የውርስ ክፍያ ደግሞ ራሱን የቻለ የውርስ ሕግ ሆኖ ከፍብሕቁ እስከ ድረስ ባሉት ድንጋጌዎች ስር የተሸፈነ ጉዳይ ነው የውርስ ክፍያ ጊዜን በተመለከተ የፍብሕጉ በአንቀጽ ስር የደነገገ ሲሆን የድንጋጌው ይዘትም ውርሱ በተጣራ ጊዜ በማናቸውም ጊዜ ቢሆን እያንዳንዱ የጋራ ወራሾች ውርሱን እንከፋፈል ብለው ለመጠየቅ አንደሚችሉ መደንገጉን የሚያሳይ ነው በፍብሕቁ ድንጋጌ ስር ደግሞ የውርስ አከፋፈል አስካልተፈፀመ ድረስ ውርሱ በወራሾች መካከል ሳይነጣጠል እንደሚቆይ ተመልክቷል በመሆኑም አመልካቾች የሟች ወራሽነታቸውን በሕጉ በተመለከተው የጊዜ ገደብ አረጋግጠው ከቆዩ በኋላ የውርስ ንብረቱን የክፍፍል ጥያቄ ማቅረባቸው በፍብሕቁ እና ስር በተመለከተው የይርጋ ድንጋጌ የሚታገድ ሳይሆን በፍብሕቁ ድንጋጌ መሰረት በማናቸውም ጊዜ የሚቀርብ በመሆኑ ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ሆነ የስር መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የያዙት ምክንያትም ሆነ የደረሱበት መደምደሚያ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ አግኝተናል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ቤኃ ውሳኔ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመቁ በሐምሌ ቀን ዓም ተሰጠቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ ጥር ቀን ዓም ምክንያቱ ተለውጦ የፀናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ተሽሯል የአመልካቾች የዳኝነት ጥያቄ የውርስ ክፍፍል በመሆኑ በይርጋ ሊታገድ አይገባም ብለናል የአመልካቾችን የውርስ ንብረት ክፍፍል ጥያቄያቸውን የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተገቢውን እንዲያሟሉ አድርጐ እንዲያስተናግደው በማለት በፍብሥሥሕቁ መሰረት መልሰንለታል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር ወጪና ኪሣራ የየራሣቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሓጐስ ወልዱ ጊሩት መለሰ ብርፃነ አመነው ዓሊ መሐመድ አመልካች እነ ወሮ ቦጋለች ደባልቄ ሰዎች አልቀረቡም ተጠሪ ወሮ መሰረት በለጠ አልቀረቡም ፍርድ አመልካቾች ለአዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍቤት ተጠሪ የስር ሁለተኛ ተከሳሽ ከነበሩት ግለሰብ ጋር ያደረጉት የሽያጭ ውል እንዲፈርስ ያቀረቡት ክስ ፍቤቱ ተቀብሎ ውሉ እንዲፈርስ ውሳኔ ከሰጠ በኋላ ይግባኝ ሰሚው የደብብሕክመ ጠቅላይ ፍቤት ውሳኔውን ስለሻረውና የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎትም የይግባኝ ሰሚው ፍቤት የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የለውም በማለቱ የቀረበ አቤቱታ ነው አመልካቾች በአዋሳ ከፍተኛ ፍቤት ባቀረቡት ክስ ተጠሪዋ ከአቶ ፍሬው ለማ ጋር በጋብቻ በነበሩበት ጊዜ ቤት መስራታቸውንና ሁለት ልጆችም መውለዳቸውን ገልፀው አቶ ፍሬው ለማ ከዚህ አለም በሞት ሲለዩ ግን ተጠሪዋ የጋራ ንብረት የሆነውን ቤት በስማቸው አዛውረው ለስር ሁለተኛ ተከሳሽ ስለሸጡና ይህም የህፃናቱን መብት ስለሚጐዳ የሽያጩ ውል እንዲፈርስ ጠይቀዋል ተጠሪም የሽያጩ ውል በሕጉ አግባብ የተከናወነ በመሆኑ ሊፈርስ አይገባም በማለት ተከራክረዋል ፍቤቱም የግራ ቀኙን ክርክር ሰምቶ ተጠሪ በቤቱ ላይ ያላቸው ድርሻ ግማሽ ሲሆን ቀሪው ድርሻ ለህፃናቱ ከአባታቸው የተላለፈላቸው በመሆኑ የህፃናቱን ድርሻ አጠቃለው ቤቱን መሸጣቸው የህፃናቱን መብት የሚጐዳ በመሆኑ የሽያጩ ውል ሊፈርስ ይገባል ማለት በተጠሪ ስም ተሰጥቶ የነበረው የይዞታ ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት እንዲሰረዝና በሟች ስም ተመዝግቦ ቤቱ የተጠሪና የህፃናቱ የጋራ ፃብት ሆኖ እንዲቆይ ወስኗል ተጠሪ በዚህ ውሳኔ ላይ ቅር በመሰኘት ለደብብሕክመ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ አቅርበው ፍቤቱ ሁለቱን ወገኖች አስቀርቦ ካከራከረ በኋላ የስር ፍቤትን ውሳኔ ሽራል የሰበር አቤቱታ የቀረበለት የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎትም የይግባኝ ሰሚው ፍቤት የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የለውም በማለት አቤቱታውን ውድቅ አድርጓል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበው በዚህ ውሳኔ ላይ ነው ይህ ችሎትም የሽያጭ ውሉ ሊፈርስ አይገባም በማለት የተሰጠው ውሳኔ ከህፃናት መብትና ከሞግዚት ሥልጣን ወሰን አኳያ ለመመርመር አቤቱታው ለሰበር ችሎት ያስቀርባል በማለቱ ግራ ቀኙ ክርክራቸውን በፁሁፍ አቅርበዋል ከፍ ሲል አንደተመለከተው አመልካቾች የሚጠይቁት ተጠሪ የባልና ሚስት የጋራ ንብረት የሆነውን ቤት በመሸጣቸው ውሉ እንዲፈርስላቸው ነው ውሉ ሊፈርስ ይገባል የሚሉትንም ቤቱ የተጠሪ የግል ዛብት ሳይሆን የተጠሪና የሕፃናቱ የጋራ ሃብት በመሆኑ የህፃናቱን ድርሻ አጠቃለው መሸጣቸው የህፃናቱን መብት ይጐዳል በማለት ነው አካለ መጠን ያላደረሰ ልጅ የአሳዳሪነትና የሞግዚትነት ስልጣን የሚሰጠው ለልጁ እናትና አባት ሲሆን ከወላጆቹ አንደኛው የሞተ ከሆነ ይህንን ስልጣን ይዞ የሚቆየው በህይወት ያለው ወላጅ ነው በዚህም መሰረት ተጠሪ የልጆቹ አሳዳሪና ሞግዚት ሆነዋል የልጆቹ አስተዳዳሪና ሞግዚት በመሆናቸውም የልጆቹን መኖሪያጤና አጠባበቅአስተዳደግትምህርት ማህበራዊ ግንኙነቱን በተመለከተ እንዲማሩና እንዲሁም ንብረትን በተመለከተ እንዲያስተዳድሩ ህጉ ለተጠሪ ሥልጣን ሰጥቷቸዋል በመሆኑም ለልጆቹ መልካም አስተዳደግ ይረዳ ዘንድ የልጆቹን ፃብት እንዴት መጠቀም እንዳለባቸው የመወሰን ስልጣን ስላላቸው የልጆቹን ግማሽ ድርሻ በተመለከተ ለልጆቹ መልካም አስተዳደግ አስፈላጊ ከሆነ ድርሻቸውን መሸጣቸው ብቻውን የልጆቹን መብት ይነካል ለማለት የሚያስችል አይሆንም በእርግጥ በተሻሻለው የደብብሕክመ ቤተሰብ ሕግ አንቀጽ ስር ሞግዚቱ እንዲሸጥ በግልጽ የተፈቀደለት የሚንቀሳቀሱ ግዙፍ ንብረቶችንአክስዮኖችንና የገንዘብ ሰነዶችን ነው የማይንቀሳቀስ ንብረትን በመለከተ በህጉ መሸጥ የሚቻል መሆን አለመሆኑ በግልጽ የተቀመጠ ነገር የለም ከፍ ሲል የተጠቀሰው ድንጋጌ ሞግዚቱ ሊሸጥ የሚችለውን የንብረት አይነቶች በግልጽ ለይቶ ማስቀመጡ ከዚህ ውጭ ያሉትን ንብረቶች እንዳይሸጥ መከልከሉን ያሳያል የሚባል ቢሆን አንኳን ሞግዚቱ የሕግ ድንጋጌዎች በመተላለፍ ለፈፀማቸው ድርጊቶች ወኪል የሆነ ሰው ከተሰጠው ስልጣን በላይ በሚሰራበት ጊዜ አግባብነት ያላቸው የውክልና ሕግ ድንጋጌዎች ተፈፃሚ እንደሚሆኑ የክልሉ ቤተሰብ ሕግ አንቀጽ ያመለክታል ውክልናን በሚመለከቱ የፍህጉ ድንጋጌዎች ስንመለከት ደግሞ ወኪሉ የስልጣን ወሰኑን በማለፍ በስራ ጊዜ ሺሚው ተግባሩን ለማጽደቅ ወይም ለማፍረስ የሚችል ቢሆንም እንኳን ተወካዩ በውክልና ከተሰጠው ስልጣን ውጭ በማለፍ ሰርቶ የተገኘ ስራ በቅን ልቦና የሰራው ከሆነ ወካዩ ስራውን ለማጽደቅ የሚገደድ ስለመሆኑ የፍብሕቁ ያመለክታል ተጠሪም ቤቱን የሸጡት ለልጆቻቸው መልካም አስተዳደግ በተለይ ለትምህርታቸው ስለሚጠቅም ያለባቸውን የሞግዚትነት ስልጣን በአግባቡ ለመወጣት እንደሆነ ተከራክረዋል አመልካቾች ግን ተጠሪዋ ሌላ ባል ስላገቡ ንብረቱን አዲስ ከመሰረቱት ጋብቻ ንብረት ጋር ይቀላቅላሉ ከማለት ባለፈ አመልካች በልጆቹ አስተዳደግና አጠባበቅ ላይ ጉዳት አድርሰዋል ወይም ንብረታቸውን ያለአግባብ አባክነዋል በማለት በማስረጃ የተደገፈ ተጨባጭ ክርክር አላቀረቡም በእርግጥ ተጠሪ ሞግዚት በመሆናቸው ብቻ የልጆቹን ሃብት እንደፈለጉ ማባከን ስልጣን የላቸውም አመልካቾችም ማስረዳት ያለባቸው ተጠሪ ቤቱን መሸጣቸውን ብቻ ሳይሆን ቤቱ በመሸጡ ምክንያት በልጆቹ ላይ የደረሰው ጉዳት ጭርም ነው ለልጆቹ መልካም አስተዳደግ አስከሆነ ድረስ ተጠሪ የራሳቸውንና የልጆቻቸውን የጋራ ሃብት የሆነውን የማይንቀሳቀስ ንብረት መሸጣቸው በራሱ የሽያጩ ውል ለማፍረስ የሚያስችል በቂ ምክንያት ሊሆን አይችልም በመሆኑም የስር ፍቤቱ የተሸጠው የልጆቹ መልካም አስተዳደግ መሆን አለመሆኑን ሳይመረምር ተጠሪ የራሳቸውንና የልጆቻቸው የጋራ ንብረት የሆነውን ቤት መሸጣቸውን ብቻ በምክንያትነት በመውሰድ የሽያጩ ውል ሊፈረስ ይገባል በማለት የደረሰበት መደምደሚያ የሕግ ስህተት ያለበት በመሆኑ የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ውሳኔውን መሻሩ በአግባቡ ሆኖ አግኝተነዋል በመሆኑም ተከታዩ ውሳኔ ተሰጥቷል ውሳኔ የደብብሕክመ ጠቅላይ ፍቤት በመቁ ጥር ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ አና የሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ መጋቢት ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ ፀንቷል ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ለመዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ መንበረፀሐይ ታደሰ ጊሩት መለሰ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች አቶ ዮሐንስ ጡእማይ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ ምህረት ገብሩ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ ባልና ሚስት በትዳር ወቅት እያሉ አንደኛው ተጋቢ ከሌላው ተጋቢ አውቅና ውጪ ብድር ተበድር ሲገኝ ብድር የጋራ የሚሆንበትን አግባብ የሚመለከት ነው ክርክር የተጀመረው በትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በውቅሮ በደደቢት ጣቢያ ማህበራዊ ፍርድ ቤት የአመልካች የካቲት ቀን ዓም ባቀረቡት አቤቱታ መነሻ ነው የአቤቱታቸው ይዘትም ባጭሩ ከተጠሪ ጋር የነበረኝ ጋብቻ በፍቺ እንዲፈርስ የጋራ ንብረት ክፍፍልም በፍቤት ውሳኔ እንዲፈፀምልኝ የሚል ነው የአሁኗ ተጠሪም ለክሱ በሰጡት መልስ ጋብቻው በፍቺ በፍርድ ቤት ቢፈርስ ተቃውሞ የሌላቸው መሆኑንበጋራ ንብረት ክፍፍልም ተገቢ ነው ያሉትን ክርክር አቅርበዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ከመመረመረ በኋላ በአመልካችና በተጠሪ በፈፀሙት የጋብቻ ውል መሰረት እኩል በእኩል እንዲካፈሉበጋብቻ ወቅት የተወለዱት ሦስት ልጆች ከተጠሪ ጋር እንዲያድጉ ሆኖ ቀለብን በተመለከተ ግን ለአያንደንዳቸው በወር ብር ሰባ ብር አመልካች እንዲከፍሉ ሲል ወስኗል ከዚህም ተጨማሪ አመልካች ለአሁኑ ክርክር መሰረት የሆነው ማረት ከተባለ ድርጅትና ከዳሽን ባንክ የተወሰነውን የብድር አዳ በተመለከተ ተጠሪና አመልካች በጋራ የከፈሉት ተቀንሶ ቀሪውን በጋራ እንዲከፍሉትእዳው ከተቀነሰ በኋላ የንብረት ክፍፍልም እንዲፈፀም ሲል ወስኗል በዚህ ውሳኔ ተጠሪ ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለውቅሮ ወረዳ ፍርድ ቤት አቅርበው ተቀባይነት አላገኙም ከዚህ በኋላም ተጠሪ የሰበር አቤቱታቸውን ለትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ ሰበር ሰሚው ችሎት የንብረት ክፍፍልን በሚመለከት የስር ፍቤቶች የሰጡትን ውሣኔ ሙሉ በሙሉ ሲያፀና በስር ፍርድ ቤቶች የጋራ ነው ተብሎ የተሰጠውን ውሳኔ ግን አመልካች የተበደሩትን ብር በሚመለከት ተጠሪን ሳያሳየው የተበደሩትየተበደሩትም ብር በጋራ ጥቅም መዋሉን ያላስረዱ አና አንዲሁም የአመልካችና የተጠሪ የጋራ ቤት የሆነውን አመልካች ከዳሽን ባንክ ለተበደሩት ብድር አከፍፈል ለዋስትና ሲያስይዙ የተጠሪን ፈቃድ አልጠየቀም የሚሉትን ምክንያቶች በመያዝ አመልካች ከዳሽን ባንክ የተበደሩትን ብር ስልሳ ስምንት ሽህ ብር የአመልካች የግል እዳ ነው በማለት ወስኗል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንነ ውሳኔ ለማስቀየር ነው አመልካች ታህሣሥ ቀን ዓም በፃፉት ሦስት ገጽ የሰበር አቤቱታ የክልሉ ሰበር ችሉት በሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት በተፈጽሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ ተጠሪ ብድሩ መኖሩን አውቀው ከስምንት ወራት ያህል እዳውን ከአመልካች ጋር ሲመልሱ የነበሩ መሆኑ ተረጋግጦ እያለ እና አመልካች ነጋዴ በመሆናቸው የተጠሪን ፈቃድ ሳይጠይቁ ብድር መበደርና የጋራ ንብረትን በዋስትና ማስያዝ የሚችሉ መሆኑን ሕጉ የሚፈቅድ ሆኖ እያለ የተጠሪ ፈቃድ ያልተጠየቀበት እና አእዳው ለትዳር ጥቅም የዋለ መሆኑ አልተረጋገጠም ተብሎ አእዳው ተጠሪን አይመለከታቸውም መባሉ ያላግባብ ስለሆነ ሊታረም ይገባል በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም በአንድ በኩል የአመልካች በንግድ ስራ ከመሰማራታቸውና በሌላ በኩል ደግሞ የባንክ ብድሩ የተወሰደው ግራ ቀኙ በጋብቻ ውስጥ በነበሩበት ጊዜ ከመሆኑ አንፃር ብድሩ ለጋራ ጥቅም አልዋለም ተብሎ ተጠሪ ከአዳው ነባ እንዲሆነ መወሰኑ ባግባቡ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ ተደርጐአል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካችና ተጠሪ በትዳር ፀንተው በነበሩበት ወቅት አመልካች በንግድ ስራ ተሰማርተው የነበሩ መሆኑንበዚህም ወቅት አከራካሪውን ብድር ተጠሪን ሳያሳውቁ የማይንቀሳቀስ የጋራ ንብረት በዋስትና አስይዘው መውሰዳቸውንከትዳር ላይ እያሉም የተወሰነውን የብድሩን ገንዘብ መመለሳቸውን ነው አመልካች በንግድ ስራ የተሰማሩ ነጋዴ ከሆኑ ብድሩን በሚበደሩበት ወቅት የተጠሪን ፈቃድ ማግኘት ነበረባቸው ሊባሉ የማይችሉ መሆኑን የንግድ ሕግ ቁጥር ድንጋጌን ይዘትና መንፈስ በምንመለከትበት ጊዜ የምንረዳው ነጥብ ነው ተጠሪ አዳው መኖሩን ያውቁ የነበረ ስለመሆኑም በወቅቱ የብድሩን ገንዘብ በጋራ መመለሳቸው የሚያረጋግጠው ነገር ነው በመሆኑም ብድሩ አመልካች ነጋዴ ሆነው በትዳር ወቅት ወስደው በጋራ ሲከፈል የነበረ በመሆኑ የተጠሪ ፈቃድ የለበትም ሊባል የሚችል አይደለም በእርግጥ የባልና ሚስት የጋራ ሐብት የሆነ አንድ የማይነቀሳቀስ ንብረት ሐብትነትን ወይም ሌላ መብት ለኛ ሰው ለማስተላለፍ የሁለቱም ተጋቢዎች ስምምነት ማስፈለጉ በቤተሰብ ሕጉ የተመለከተ ሲሆን ስምምነቱን ያልሰጠው ተጋቢም ውሉ እንዲፈርስ ለፍርድ ቤት ጥያቄ ማቅረብ ውሉ እንዲፈርስ ማድረግ የሚችል መሆኑን የቤተሰብ ሕጉ ደንግጐ እናገኘዋለን የሕጉ መንፈስ ውሉ የአንደኛው ተጋቢ ስምምነት ሳይኖር በመደረጉ ብቻ ከጅምሩ ውጤት አልባ ነው ወደሚለው ድምዳሜ የማይወስድ ነው ይልቁንም ስምምነቱን ያልሰጠው ተጋቢ በሕጉ በተመለከተው ጊዜ ውስጥ ውሉ እንዲፈርስ አስካላደረገው ድረስ ውሉ ውጤት ይኖርዋል በተያዘው ጉዳይም አመልካች ነጋዴ ከመሆናቸውም በተጨማሪ ብድሩን ተጠሪ እያወቁ ለተወሰነ ጊዜ አብሮ ሲከፍሉ የነበረውሉን እንዲፈርስ ያላደረጉት መሆኑ በሚገባ የተረጋገጠ ጉዳይ ነው ብድሩ በትዳር ወቅት የተወሰደ ከሆነ ደግሞ ለትዳር ጥቅም አንደዋለ ሕግ ግምት የሚወስድበት ሲሆን ለትዳር ጥቅም አለመዋሉን የማስረዳት ሸክም ያለባቸው ተጠሪ እንጂ አመልካች ሊሆኑ አይችሉም ስለሆነም የትግራይ ክልል ሰበር ሰሚ ችሎት የበታች ፍርድ ቤቱ የብድር እዳው የጋራ ነው ሲሉ የሰጡትን ውሳኔ መሻሩ በክርክሩ ሂደት የተረጋገጡትን ፍሬ ነገሮች ባግባቡ ከንግድ ሕጉ እና ከቤተሰብ ሕጉ መንፈስ ሳያገናዝብ በመሆኑ ውሳኔው መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ አግኝተናል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ተሻሸሏል አመልካች ከዳሽን ባንክ እና ከማረት ማህበር የወሰዱት ብድር የጋራ እዳ ነው በማለት ወስነናል በዚህ ችሎት በተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ የሰመቁ ሚያዝያ ቀን ዓም ዳኞች ሓጐስ ወልዱ ሂሩት መለሰ ብርፃነ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ወሮ ታሪኳ አበበ የህፃን ሮቤል ንጉጫ ሞግዚት ተጠሪ የለም መዝገቡን መርምርን የሚከተለውን ፍርድ ስጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የአዲስ አበባ ከተማ ነክ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትይግባኝ ሰሚ ችሎትና ሰበር ችሎት የሰጡት ውሣኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት ጥቅምት ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ ስለጠየቁ ነው ክርክሩ በመጀመሪያ የታየው በከተማ ነክ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ነው በሥር ፍርድ ቤት አመልካች የህፃን ሮቤል ንጉሜ ሞላ አያት የነበሩት ወሮ ተስፋነሽ አምባነሽ ደስታ መስከረም ቀን ዓም ውልና ማስረጃ ቀርበው ሁለት ምስክሮች ባሉበትና በውልና ማስረጃ አግባብ ባለው ባለሥልጣን ፊት በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ቀበሌ የቤት ቁጥር የሆነውን መኖሪያ ቤትና ሌሎች ንብረቶች በሙሉ በኑዛዜ መስጠታቸውን በመናዘዝ ህፃን ሮቤል ንጉሜ የኑዛዜ ወራሻቸው መሆኑን በማረጋገጥ ፈርመውበት ምስክሮችም ፈርመውበትና ባለሥልጣኑም ይህንን አረጋግጦ ኑዛዜውን መዝግቦ አንድ ኮፒ አስቀምጧል አንድ ኮፒ በኑዛዜ ተጠቃሚ ተሰጥቷል ስለዚህ ህፃን ሮቤል ንጉሜ የሟች ወሮ ተስፋነሽ አምባዬ ወራሽ መሆኑ ተረጋግጦ ማስረጃ ይሰጠኝ በማለት አመልክተዋል የሥር ፍቤት ሁለት ምስክሮች በማስቅረብ ሰምቷል ሟች ውልና ማስረጃ ኑዛዜ ማድረጋቸውን መስክሯል የአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የኑዛዜ ሰነዱንና የምስክር ቃል ከመረመረ በላ ኑዛዜው በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር የተደነገገውን ፎርም አላሟላም ከዚህ በተጨማሪ የውልና ማስረጃ ባለሥልጣን በምስክርነት ስሙ ያልተጠቀሰና ያልተፈረመ በመሆኑ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር የተደነገገውን መስፈርት አያሟላም አመልካች ሟች ወሮ ተስፋነሽ አምባዬ በኢፌዲሪ ፍትህ ሚኒስትር የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ጽቤት አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ቅርንጫፍ መስከረም ቀን ዓም በቁጥር ኑዛዜ ያደረጉ መሆናቸው በክፍሉ ባለሥልጣን ተረጋግጦና ተፈርሞ የተሰጠን ማስረጃ አለ ኑዛዜው ውል ክፍል ውስጥ በሥራ ቀን ሁለት ምስክሮች ባሉበት የተደረገና ሟችና ምስክሮች የፈረሙበትና በውል ክፍል የሚመለከተው ባለሥልጣን ባለበት የተደረገ መሆኑ የተረጋገጠ ሆኖ አያለ ለፍትሐሔር ሕግ ቁጥር የተዛባ የሕግ ትርጉም በመስጠት ኑዛዜው ዋጋ የለውም ተብሎ መወሰኑ የሟችን የኑዛዜ ቃል ዋጋ የሚያሣጣና የህፃኑን መብት ሚጉዳ በመሆኑ የሕግ ትርጉም ስህተቱ በሰበር ታርሞ ኑዛዜው ዋጋ አለው ተብሎ ይወሰንልኝ በማለት አመልክተዋል በሥርም ሆነ በሰበር ደረጃ ተከራካሪ የሆነ ተጠሪ የለም አመልካች ለሥር ፍርድ ቤት ያቀረቡት አቤቱታ ፍርድ ቤቶቹ የሰጡት ውሣኔና አመልካች ያቀረበችው የሰበር አቤቱታ ይዘት ከላይ የተገለፀው ሲሆን መዝገቡን መርምረናል መዝገቡን እንደመረመርነው ሟች ወሮ ተስፋነሽ አምባነሽ መስከረም ቀን ውልና ማስረጃ ጽቤት ቀርበው ያደረጉት ኑዛዜ በሁለት ምስክሮች እና በውልና ማስረጃ ሰራተኛ ፊት የተደረገና ወዲያውኑ ሟችና ምስክሮች የፈረሙበትና የውልና ማስረጃ አግባብ ባለው ባለሥልጣን ትክክለኛነትን በማረጋገጥ በጽቤቱ ማህተም በማተምና በፊርማው በማረጋገጥ ያደረጉት መሆኑን በሥር ከቀረበው ክርክር ለመረዳት ይቻላል ይህንን ከፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ድንጋጌ አንፃር መመዘን ያስፈልጋል የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር በግልጽ የሚደረገው ኑዛዜ ከምስክሮቹ መካከል አንዱ ዳኛ ወይም ውል ለማዋዋል ሥልጣን የተሰጠው ሰው ሆኖ ኑዛዜውም የተደረገው ይህ ዳኛ ወይም ውል ለማዋዋል ስልጣን የተሰጠው ሰው ሥራቸውን በሚያካፄድበት ክፍል ውስጥ የሆነ እንደሆነ ለኑዛዜው ዋጋ ለማግኘት ሁለት ምስክሮች ብቻ በቂ ናቸው የአዲስ አበባ ከተማ ነክ ፍርድ ቤት ይህ ድንጋጌ ውል አዋዋይ ባለሥልጣኑ ስሙ በምስክርነት መገለጽ ያለበት መሆኑን እንደሚያስገድድ ኑዛዜው የተደረገው በውል አዋዋይ ባለሥልጣን ፊት ቢሆንም ባለሥልጣኑ በምስክሮች ስም ዝርዝር ስሙ ካልተገለፀ የሕጉን ፎርም ኑዛዜው አያሟላም ኑዛዜው ህጋዊ ውጤት አይኖረውም የሚል ትርጉም ሰጥቷል ይህ አተረጓጐም የህጉን መንስፈና አላማ የሚያሣካ ውጤታማ አተረጓጉም አይደለም በቀረበው የኑዛዜ ማስረጃ ውል ለማዋዋል ሥልጣን ያለው ባለሥልጣን ፊት የተደረገኑዛዜው ከተነበበ በኋላ ሁለቱ ምስክሮችና ሟች እአንደፈረሙበት ይህ ሁሉ ተግባር በፊቱ ሲከናወን ጠቅላላ ሂደቱን የተከታተለው ውል ለማዋዋል ሥልጣን ያለው ባለሥልጣን ሂደቱ በአግባቡ የተፈፀመ መሆኑን በፊርማው በማረጋገጥና ማህተም በመምታትና ቁጥር በመስጠት አንድ ኮፒ ውልና ማስረጃ ጽቤት በማስቀረት ቀሪውን ለሟች እንደሰጠ የሚያረጋግጥ ማስረጃ ቀርቧል ይህ መስፈርት በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር የተደነገገውን ፎርም የሚያሟላና ህጉ ኑዛዜው የሟች አርግጠኛ የመጨረሻ ቃል መሆኑን ለማረጋገጥ የደነገገውን መስፈርት የሚያሟላ ነው ስለዚህ አጠቃላይ ኑዛዜው የተደረገው ውል ለማዋዋል ሥልጣን ባለው ባለሥልጣን ፊት መደረጉን በማረጋገጥ በመሥሪያ ቤቱ ማህተምና ፊርማ የተረጋገጠ ከሆነ የባለሥልጣኑ ስም በምስክሮች ፊት ስም ዝርዝር ውስጥ መጠቀሱ የግድ አስፈላጊ አይደለም የባለሥልጣኑ ስም መገለጽ የሚያስፈልገው ከአሱ ውጭ ሌላ አንድ ምስክር ብቻ ከኖረ ነው በያዝነው ጉዳይ ውል አዋዋይ ባለሥልጣኑ ውጭ ሌሎች ሁለት ምስክሮች ያሉ በመሆኑ የሥር ፍርድ ቤት ለፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር የሰጠው ትርጉም የሕጉን መንፈስና አጠቃላይ ግብ መሰረት ያላደረገና መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ወስነናል ውሣኔ የአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ይግባኝ ችሎትና ሰበር ችሎት የሰጡት ውሣኔ ተሽራል ሟች ወሮ ተስፋነሽ አምባዬ ደስታ መስከረም ቀን ዓም በህፃን ሮቤል ንጉሜ ሞላ ያደረጉት ኑዛዜ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር የተደነገገውን መስፈርት የሚያሟላና ሕጋዊ ውጤት ያለው ኑዛዜ ነው ብለናል ይህ ፍርድ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት በሙሉ ድምጽ ተሰጠ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ የሰመቁ ሚያዝያ ቀን ዓም ዳኞች ሐጐስ ወልዱ ሂሩት መለሰ ብርሃኑ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች አቶ አማረ ረታ ወመላኩ ረታ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ሰለሞን ካሣዬ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ በዚህ መዝገብ የቀረበው ክርክር የኑዛዜ ወራሽ እና ያለኑዛዜ ወራሽ የሟች ንብረት ይካፈሉ ሲል የሥር ፍቤት የሰጠው ፍርድ መሠረታዊ የህግ ትርጉም ስሕተት የተፈፀመበት ነው ሲል አመልካች አቤቱታ በማቅረቡ ነው የአሁን አመልካች ሟች አቶ ካሣዬ ክፈተው ግንቦት ቀን ዓም ያደረጉትን የኑዛዜ ስጦታ መሠረት በማድረግ በአቃቂ ክከተማ ቀበሌ የሚገኝ መኖሪያ ቤት ይዞ ያለ ሲሆን ተጠሪ በሥር ፍቤት የሟች ወራሽ መሆናቸውን ጠቅሰው አመልካች ቤቱን እንዲለቅላቸው ዳኝነት ጠይቀው ነበር የሥር ፍቤት የግራ ቀኙን ክርክር እና ማስረጃ ከመረመረ በኋላ ሟች ተወላጅ እያላቸው ከውርስ የነቀሉ ስለመሆኑም በቂ ምክንያት ሳይሰጡ ያላቸውን ንብረት ለአመልካች በኑዛዜ ማስተላለፋቸውን ጠቅሶ በፍብሕግ ቁጥር መሠረት በኑዛዜ ወራሽ እና ያለኑዛዜ ወራሾች ንብረቱን እኩል ይካፈሉ ሲል ወስኗል የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ ቀርቦለት የሥር ፍቤት ውሳኔ አፅንቷል አመልካች በዚህ ውሳኔ መሠረታዊ የሕግ ስሕተት ተፈጽሟል በማለት ታህሳስ ዓም የተፃፈ አቤቱታ አቅርቧል የሰበር አቤቱታው ይዘት ባጭሩ ለአመልካች በኑዛዜ የተሰጠው የሟች ጠቅላላ ንብረት ሳይሆን አንድ መኖሪያ ቤት ብቻ ነው በሚል የሥር ፍቤት የጠቅላላ የውርስ ስጦታ ነው በሚል የፍብህግ ቁ ያለአግባብ ትርጉም ሰጥቷል በማለት እንዲታረም ጠይቋል ይህ ሰበር ችሎትም አቤቱታውን ከመረመረ በላ በሟች የተሰጠውን ኑዛዜ የሥር ፍቤቶች በማለፍ ጉዳዩን በፍብሕግ ድንጋጌ ቁ እና መሠረት መወሰናቸው በአግባቡ ሰለመሆኑ ለመመርመር ተጠሪን አስቀርቧል ተጠሪም ነሐሴ ቀን ዓም ጽፎ ባቀረቡት መልስ ያለኑዛዜ ወራሾች በሕጉ አግባብ ከውርስ ያልተነቀሉ ስለመሆኑና ሟችም ከተጠቀሰው ቤት ሌላ ንብረት የሌላቸው መሆኑን ጠቅሶ የሥር ፍቤት ውሳኔ እንዲፀና ጠይቋል አኛም ይህንኑ የግራ ቀኙን ክርክር መሠረት አድርገን ከተያዘው ጭብጥ አንፃር ከሕጉ አገናዝበን መርምረናል ከፍ ሲል እንደተመለከተው አመልካች በኑዛዜ የተሰጠውን ቤት ለብቻው ለመውሰድ የሚከራከር ሲሆን ተጠሪ በበኩሉ የሟች ያለኑዛዜ ወራሽ መሆኑን ጠቅሶ ከኑዛዜው ተጠቃሚ ጋር በሥር ፍቤት በተወሰነው አግባብ ለመካፈል እንዲወሰን ጠይቋል በዚህ ፍቤት ውሳኔ የሚያሻው ጉዳይ ሟች ለአመልካች ያደረጉት የነዛዜ ስጦታ የጠቅላላ ውርስስጦታ ወይንስ ተለይቶ የታወቀ ንብረት ስጦታ ተብሎ ሊወሰድ ይገባል የሚለው መሠረታዊ ጉዳይ ነው በዚህ ረገድ አመልካች አንድ መኖሪያ ቤት ብቻ ነው በኑዛዜ የተሰጠኝ ሲል ተጠሪ ደግሞ ሟች ከዚህ ቤት ሌላ ንብረትም የላቸውም በማለት ተከራክሯል ይህንን መሠረታዊ ጉዳይ ለመፍታት የኑዛዜ ሰነዱን አጠቃላይ ይዘት ማየት ተገቢ ሆኖ አግኝተናል ሟች ካሣዬ ክፈተው ግንቦት ቀን ዓም ያደረጉት ኑዛዜ እንደሚያመለክተው የወለዷቸው ልጆች አእንዳልጠየቋቸው ጠቅሰው ያላቸውን ቤት ከነጣሪያው ከነግድግዳው ከነአፈሩ ለክርስትና ልጃቸው ለአማረ ረታ የተናዘዙ መሆኑን ነው ከዚህም ሌላ ቤት ውስጥ ያለ እቃ የኔነው ያለችውን ሚስት እንድትወስድ እንዲሁም በመንግሥት ተወርሷል የተባለ አንድ ክፍል ቤት ለሚስት ወሮ እናት መንግሥቱ መስጠታቸውን ነው ሚስት በሕይወት እስካለች ተጠቅማ በጋላ ለአቶ አማረ ረታ እንድታስረክብ የሚል ሀሳብ ተጨምሮ ይገኛል እንግዲህ ከዚህ የኑዛዜ ሰነድ ይዘት መረዳት የሚቻለው ሟች አለኝ ያሉትን ንብረት ጠቅሰው የተናዘዙ ስለመሆኑ ነው በፍብህግ ቁጥር እንደተደነገገው የሟች ተወላጆች እንዳያገኙ በማሰብ ያለውን ንብረት አጠቃሎ ለኑዛዜ ተጠቃሚ ስጦታ ያደረገ መሆኑ ሲታይ ሟች ያለውን ንብረት አጠቃላይ ያስተላለፈ መሆኑን መገንዘብ ይቻላል በዚህ መልክ ያለውን ንብረት ዘርዝሮ ጠቅላላ በኑዛዜ ስጦታ ያስተላለፈ እንደሆነ ደግሞ ነዛዜው ጠቅላላ ኑዛዜ ሊባል እንደሚችል ከፍብሕግ ድንጋጌ ቁጥር መረዳት ይቻላል ስለሆነም አመልካች የጠቅላላ ኑዛዜ ተጠቃሚ ነው በሚል በሥር ፍቤት የተደረሰው ድምዳሜ መሠረታዊ የሕግ ስሕተት አለው ሊባል የሚችልበት ምክንያት አላገኘንም አመልካች የሟች ተወላጅ ያለኑዛዜ ወራሽ አለመሆኑ አላከራከረም አመልካች በጠቅላላ ኑዛዜ የሟች ሀብት በስጦታ የተላለፈለት መሆኑ ከተረጋገጠ በሌላ በኩል ሟች ተወላጆቹን ያለኑዛዜ ወራሾችን ከውርስ የነቀለበት ሕጋዊ ምክንያት የሌለ ስለመሆኑ በሥር ፍቤት የተረጋገጠ መሆኑ ሲገናዘብ በዚህ ንብረት ላይ በኑዛዜ ወራሽ እና ያለ ኑዛዜ ወራሾች መካከል የሚኖረው መብት ምን ሊሆን ይገባል የሚለው ጥያቄ አስመልክቶ የሥር ፍቤቶች በፍብሕግ ቁጥር መሠረት መወሰናቸው ከመዝገቡ ተመልክተናል ወደዚህ ድምዳሜ ለመድረስ የሚቻለው በፍብህግ ቁጥር የተመለከተው ሁኔታ ተሟልቶ ሲገኝ እንደሆነ ነው ከፍ ሲል እንደተመለከትነው አመልካች በኑዛዜ ጠቅላላ ስጦታ የተሰጠው ሲሆን ተጠሪ ደግሞ ያለኑዛዜ የመጀመሪያ ደረጃ የሟች ወራሽ ነው ይህ ከተሟላ ስለክፍፍሉ ሥርዓት የሚወሰነው ደግሞ መርሁ በፍብሕግ ቁጥር ይሆናል ስለሆነም የሥር ፍቤቶች ይህንኑ የህጉን ድንጋጌ ይዘትና መንፈስ ተከትሎ የሰጡት ፍርድ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ነው ሊያሰኝ የሚያስችል ምክንያት የለውም ስለሆነም የሥር ፍቤቶች ውሳኔ ባለበት ሊፀና ይገባል ብለናል ውሳኔ የፌዴራል የመደረጃ ፍቤት በመቁ ሚያዝያ ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ እና የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመቁ የሰጠው ፍርድ ፀንቷል ግራቀኙ በዚህ ፍቤት ለተደረገው ክርክር የየራሳቸውን ወጪና ኪሣራ ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ራታ የሰመቁ ሚያዝያ ቀን ዓም ዳኞች ቲሩት መለሰ ተሻገር ገስላሴ ታፈሰ ይርጋ አብዱራሂም አህመድ ዓሊ መሐመድ አመልካች ቤተዛታ ችልድረንስ ሆም አሶሴሽን ሚስተር ማይክል አለን ዳኮልት በስለሺ ዘዮሐንስ ቀረቡ ሚስ ዴቪስ አን ኸርናዴዝ ተጠሪዎች የለም ፍርድ በዚህ መዝገብ የቀረበው የጉዲፈቻ ውል ይፍረስልኝ ጥያቄን የሚመለከት ጉዳይ ነው አመልካቾች ለፌመደረጃ ፍቤት ባቀረቡት አቤቱታ በጉዲፈቻ የተወሰደው ልጅ ከውሳኔ በኋላ ሲመረመር የአእምሮ እድገት ዝግመት ያለበት መሆኑ ስለተረጋገጠ የጉዲፈቻ አድራጊዎቹ በዚህ ምክንያት ልጁን ሊቀበሉ ስላልቻሉ ውሳኔው ይሰረዝልን ሲሉ ጠይቀዋል ፍቤቱም ጉዳዩን አይቶ የጉዲፈቻ ውል በመርህ ደረጃ ሊፈርስ አንደማይችል በተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ ስር የተቀመጠ ሲሆን በንኡስ አንቀጽ ስር ደግሞ የጉዲፈቻ ውል ሊፈርስ የሚችልበት ልዩ ሁኔታ መስፈሩንበዚህ መሰረት ውሉ ሊፈርስ የሚችለው የጉዲፈቻ ውል ተቀባዩ የጉዲፈቻ ልጅን እንደልጁ በማሳደግ ፋንታ የልጁን የወደፊት ህይወት በሚጐዳ አኳቷን ሲይዘው እንደሆነበተያዘው ጉዳይ ግን ውል እንዲፈረስ የቀረበው ምክንያት ውሉን ለማፍረስ የሚያስችል አለመሆኑን ተችቶ ጥያቄውን ውድቅ አድርጉታል በዚህ ውሳኔ ላይ አመልካቾች ለፌከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ አቅርበው ፍቤቱ ይግባኙን ሰርዞ መዝገቡን ዘግቷል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበው በዚህ ውሳኔ ላይ ነው አመልካቾች በቅሬታቸው ጉዲፈቻ የተደረገው ልጅ በሽታ ያለበት መሆኑ የተረጋገጠው ስምምነቱ ከፀደቀ በላ ስለሆነና ጉዲፈቻ አድራጊዎቹ የዚህ አይነት ችግር መኖሩን ቢያውቁ ህፃኑን መረከብ አንደማይችሉልጁን እንዲረከቡ ቢገደዱ የልጁን ጤንነት የሚጠይቀውን ወጪ ለማውጣት አቅማቸው የማይፈቅድ በመሆኑ የልጁ የወደፊት ህይወት ባያሌው የሚጉዳ መሆኑን ገልፀው የስር ፍቤቶች ውሳኔ የቤተሰብ ሕጉን አንቀጽ በአግባቡ ያላገናዘቡ ስለሆነ ውሉ እንዲፈርስ እንዲወሰንላቸው ጠይቀዋል ይህ ሰበር ችሎትም የስር ፍቤቶች ውሳኔ በሕገመንግስቱ አንቀጽ ስር ከተደነገገው የህፃናትን ጥቅም ማስጠበቅ ብ። የሚለውን የሕግ ነጥብ ለመመርመር አቤቱታው ለሰበር ችሎት ያስቀርባል በማለቱ ግራ ቀኙ ክርክራቸውን በፁሁፍ አቅርበዋል ችሎቱም መዝገቡ መርምራል አመልካች በሞግዚታቸው አማካኝነት ያቀረቡት ክስ በአመልካች እናትና በአንደኛ ተጠሪ መሐከል የተደረገው የቤት ሽያጭ ውል እንዲፈርስና ግራ ቀኙ ወደነበሩበት እንዲመለሱ ነው ተጠሪዎችም ቢሆኑ ይህ ውል ስለመደረጉ አምነው ሌሎች ክርክሮችን አቅርበዋል ነገር ግን ፍቤት የቤት ሸያጩ ውል በፁሁፍና ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው ሰው ፊት ወይም ፍቤቱ ያልተደረገ በመሆኑ ክርክር ሊቀርብበት የሚችል ውል የለም በማለት ወስኗል በእርግጥ የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤትነትን ለማስተላለፍ የሚደረግ ውል በፁሁፍና ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው ሰው ፊት ወይም በፍቤት ካልተደረገ ውጤት የሌለው መሆኑ በፍብሕቁ ስር ተመልክቷል ይህን በሕጉ የተመለከተው የአፃፃፍ ስርአትን አለመከተል የሚያስከተለው ውጤት ምን እንደሆነ ደግሞ በዚሁ ሕግ ቁጥር ስር ተቀምጧል በዚህም መሰረት የአፃፃፍ ስርአት ያላሟላ ውል የሚፈርሰው ከተዋዋዮቹ በአንዱ ወይም ማናቸውም ጥቅም ያለው ሰው ሲጠየቅ አንደሆነ ተመልክቷል ይህም አንድ የአፃፃፍ ስርአትን ያላሟላ ውል በሕጉ በተመለከቱት ሰዎች እንዲፈርስር ጥያቄ አስካልቀረበበት ድረስ ከጅምሩ ፈራሽ ነው ሊባል አንደማይችል ያስገነዝበናል ውሉ የአፃፃፍ ስርአትን ባለመከተሉ ምክንያት እንዲፈርስ ጥያቄ እስካልቀረበ ፍቤቱ በራሱ አነሳሽነት የአፃፃፍ ስርዓቱን ምክንያት በማድረግ ውሉን ከጅምሩ ውድቅ ሊያደርግ የሚችልበት የሕግ ምክንያት የለም በዚህም ምክንያት የስር ፍቤት በውሉ የአፃፃፍ ስርአትን ባለመከተሉ ምንም አይነት ክርክር ሊቀርብበት አይችልም በሚል የደረሰበት መደምደሚያ የሕግ መሰረት ያለው ሆኖ አላገኘውም ውሳኔ የፌመደረጃ ፍቤት በመቁ በሐምሌ ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ እና የፌከፍተኛ ፍቤት በመቁ ኀዳር ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ ተሽራል የፌመደረጃ ፍቤት የመልካችን እና የተጠሪዎችን ክርክርና ማስረጃ መርምሮ ተገቢውን ውሳኔ እንዲሰጥ ጉዳዩን በፍብሥሥሕቁ መሰረት መልሰናል ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ለመዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ የሰመቁ ታህሳስ ቀን ዓም ዳኞች ተገጌ ጌታነህ መንበረፀሐይ ታደሰ ሐጎስ ወልዱ ሂሩት መለሰ ታፈሰ ይርጋ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተጠሪ አቶ ልየው ቸኮል አቶ ሚሊዮን መንግስቱ መዝገቡን መርምረን ተከታዩን ፍርድ ሠጥተናል ፍርድ በዚህ መዝገብ የቀረበው ጉዳይ በብድር የተሠጠን ገንዘብ የመክፈያ ጊዜ ጋር በተያያዘ ዕዳው እንደተከፈለ ሊቆጠር የሚችልበትን የሕግ አግባብና ትርጉም የሚመለከት ነው ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጀ ፍርድ ቤት ሲሆን ከሣሽ የነበረው የአሁኑ አመልካች ባቀረበው አቤቱታ የአሁነ አንደኛ ተጠሪ ለንግድ ስራቸው ማስፋፊያ የሚውል ታህሳስ ቀን ዓም በተፃፈ የብድር ውል ብር አስር ሺህ ብር የተበደሩ መሆኑን ዋናውን ብድርና ልዩ ልዩ ወጪዎችን ጨምረው በዓመት አስራ አራት በመቶ ወለድ እየታሰበ ከታህሳስ ቀን ዓም ጀምሮ በየወሩ ብር ዘጠኝ መቶ እየከፈሉ ሳያቋርጡ እስከ ታህሳስ ቀን ዓም ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ ከፍለው ለማጠናቀቅ መስማማታቸውን ሁለተኛ ተጠሪ ደግሞ አንደኛ ተጠሪ ለተበደረው ለዚሁ የገንዘብ መጠን የአንድነትና የነጠላ ዋስ በመሆን መፈረማቸውን በመግለፅ ዋናውን ብድር ብር አስር ሺህ እስከ ሐምሌ ቀን ዓም ድረስ የታሰበ ወለድ ብር አስራ ሦስት ሺህ ሠባት መቶ ሰማንያ ሦስት ብር ከስድሳ አራት ሣንቲም እና ለኢንሹራንስ የተከፈለ ብር አንድ ሺህ ስምንት መቶ አስራ ሦስት ብር ከሰማኒያ ሣንቲም ስለመሆኑ በመዘርዘር በድምሩ ብር ክሃያ አምስት ሺህ ዘጠና ሰባት ብር ከፃምሳ አራት ሣንቲም ያልተከፈለ ዕዳ የመቀጫ ወለድ ጨምሮ በድምሩ ወለድ እየታሰበ ተጠሪዎች ባልተነጣጠለ ኃላፊነት እንዲከፍሉ ይወሰንለት ዘንድ ዳኝነት ጠይቋል አንደኛ ተጠሪ ቀርበው የቀረበባቸውን ክስ በመቃወም ክሱ በይርጋ ቀሪ ነው መክፈል ያልቻልኩት በደረሰብኝ ኪሳራ ስለሆነ ለመክፈል የማልችል ስለሆነ ባንኩ ተገንዝቦ ከአስር ዓመት በላይ ስለቆየ ክሱ ውድቅ ነው የሚሉትን ክርክሮች አንስተው ተከራክረዋል ሁለተኛ ተጠሪ በበኩላቸው ባንኩ በተበዳሪው ላይ ክስ መስርቶ ሀብቱን ሣያጣራ በዋሱ ላይ ክስ መመስረቱ ያላግባብ መሆኑን ባንኩ በአዋጅ በተሠጠው ሥልጣን መጠቀም ሲገባው ክስ መመስረቱም ከአዋጁ ዓላማ ውጪ መሆኑን ዘርዝረው ክሱ ውድቅ ሁኖ በነፃ ልሰናበት ይገባል በማለት ተከራክረዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትም ጉዳዩን ከመረመረ በኋላ አመልካች ለአንደኛ ተጠሪ የሠጠው ብድር ክፍያ መጠናቀቅ የነበረበት በውላቸው መሠረት እስከ ታህሳስ ቀን ዓም ነው አመልካች በዚህ ጊዜ ውስጥ አልጠየቀም በፍብሕቁጥር ረ መሠረት አበዳሪው የተወሠነ ጊዜ ተበጅቶለት በዓመት ወይም ከዓመት በፊት የሚከፈለውን የገንዘብ ዕዳ ሣይጠይቅ አስከ ሁለት ዓመት ጊዜ ከቆየና ከሁለት ዓመት ጊዜ በኋላ ከጠየቀ ገንዘቡ በተበዳሪው እንደተከፈለ ወይም ዕዳው ምህረት እንደተደረገለት ሕግ ግምት ይወስዳል ፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤትም በሠመቁጥር በሰጠው ውሣኔ ላይ በሕግ ግምት የሚሸፈን የፍሬ ነገር ክርክር ተከሳሽ ፍሬ ነገሩን ካደ አልካደ ፍርድ ቤቶች የሕግ ግምቱን ተፈፃሚ ማድረግ አለባቸው የሚል አስገዳጅ የሕግ ትርጉም ሠጥቷል የሚል ምክንያት በመያዝ አመልካች በተጠሪዎች ላይ ያቀረበው ክስ ተቀባይነት የለውም ገንዘቡ በጊዜ ማለፍ አንደተከፈለ የሚቆጠር ነው የተጠሪዎች ግዴታ ቀሪ ሆኗል በማለት ወስኗል አመልካች በዚሁ ውሣኔ ባለመስማማት ይግባኙን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርቦ ይግባኙ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ተሠርዞበታል የአሁኑ የሠበር አቤቱታ የቀረበውም በዚሁ የበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ተፈፅሟል በማለት ለማስቀየር ነው የአመልካች ነገረ ፈጅ የካቲት ቀን ዓም በፃፉት ሦስት ገፅ የሰበር አቤቱታ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈፅሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ የሥር ፍርድ ቤት ለጉዳዩ መሠረት ያደረገው ድንጋጌ አግባብነት የሌለው መሆኑን በፍብሕቁጥር ስር የተመለከተውን ያላገናዘበ የሰበር ችሎት ለፍህቁጥር የሰጠው ትርጉምም አምኖ ለሚከራከር ተከራካሪ ተፈፃሚነት የሌለው መሆኑን በመጥቀስ ውሣኔው መሠታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ነው ተብሎ ተሽሮ ተጠሪዎች በሥር ፍርድ ቤት በቀረበባቸው ክስ መሠረት በብድር ዕዳ የሚፈለግባቸውን ብር ፃያ አምስት ሺህ ዘጠና ሰባት ብር ከሃምሳ አራት ሣንቲም ተከፍሎ እስከሚያልቅ ድረስ አስራ ሰባት በመቶ ወለድ እየታሰበ ከክርክሩ ወጪና ኪሣራ ጋር በአንድነትና በነጠላ እንዲከፍሉ ይወሰንለት ዘንድ ዳኝነት መጠየቁን የሚያሳይ ነው ይህ የሠበር ሠሚ ችሎትም አመልካች በስር ፍርድ ቤት ያቀረበው ክስ በፍብሕቁጥር ረ መሰረት እንደተከፈለ ይቆጠራል በሚል ውድቅ እንዲሆን የመወሰኑን አግባብነት ለመመርመር አቤቱታው ለሠበር ችሎት ቀርቦ እንዲታይ አድርጓል ለተጠሪዎች ጥሪ ተደርጎላቸው ሁለተኛ ተጠሪ መጥሪያ ደርሷቸው ያልቀረቡ ሲሆን አንደኛ ተጠሪ ቀርበው ሰኔ ቀን ዓም በፃፉት ማመልከቻ መልሣቸውን ሠጥተዋል ይዘቱም ባጭሩ የፍብህቀጥር ረ ለጉዳዩ አግባብነት ያለው መሆኑን የሰበር ችሎት በመቁጥር የሠጠው የሕግ ትርጉም ለጉዳዩ አግባብነት ያለው መሆኑን ዕዳው አለመከፈሉን አምነው የተከራከሩት ሁኔታ አለመኖሩን ገልፀው የሥር ፍርድ ቤት ውሣኔ ሊፀና ይገባል በማለት የተከራከሩ ስለመሆኑ የሚያሣይ ነው የአመልካች ነገረ ፈጅም ሐምሌ ቀን ዓም በተፃፈ የመልስ መልስ ማመልከቻ የሰበር አቤቱታቸውን በማጠናከር ባቀረቡት የሰበር አቤቱታ መሠረት ውሳኔ እንዲሠጥ ተከራክረዋል የጉዳዩ አመጣጥ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የቀረበውን ክርክር ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ቀርቦ ሊታይ ይገባዋል ሲባል ከተያዘው ጭብጥ አኳያ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ጉዳዩን እንደመረመርነው የበታች ፍርድ ቤቶች አመልካች ለተጠሪዎች ያበደረውን ብድርና ወለድ እንደተከፈለው ይቀጠራል በማለት ፍርድ ለመስጠት መሰረት ያደረጉት በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ረ ስር የተመለከተውን የሕግ ግምት በመሆኑ በዚህ አንቀፅ የተጠቀሰው የሕግ ግምት ለባንኮች የሚሰራ መሆን አለመሆኑ ይሰራል የሚባል ቢሆን አመልካች በምስክር በሰነድና በሌሎች አግባብነት ባላቸው ማስረጃዎች ግምቱን ለማስተባበል ይችላል ወይስ አይችልም። የሚለው ነው በተጠሪና በአመልካች መካከል የተደረገው የኪራይ ውል ማንኛውም ግንባታ የኪራይ ውሉን ለማቋረጥ ምክንያት ስለመሆኑ እንደሚያሳይ ተጠሪ ገልፆ አለመከራከሩን የክርክሩ ሂደት ያሳያል እንዲህ ከሆነ ጉዳዩ በጠቅላላ የውል ሕግ ድንጋጌዎች ስር የተመለከቱትን ስለውሎች አተረጓጎም ደንቦችንና ኪራይን በተመለከተ የተደነገጉትን ድንጋጌዎችን መሰረት በማድረግ አልባት ሊሰጠው የሚገባው ነው በዚህም መሰረት የፍብሕቁጥር ድንጋጌ ሲታይ በተዋዋዮች መካከል ሊኖር የሚገባውን የቅንነትንና የመተማመንን ግንኙነት መሰረት በማድረግና በጉዳዮቹ ውስጥ ያለውን ልማዳዊ ስርዓት በመከተል ውሎች በቅን ልቦና ሊተረጎሙ እንደሚገባ ያሳያል በሌላ በኩል የፍብሕቁጥር ተከራዩ ሊያድሳቸው የሚገባውን የተከራያቸውን ቤቶች በራሱ ኪሳራ ለማደስ የሚገደድ ስለመሆኑ ሲደነግግ የፍብሕቁጥር የማደስ ትርጉምን አስቀምጧል ይኸውም ተከራዩ ቤቶችን ማደስ ይገባዋል የተባሉትንየሚባለውን በኪራዩ ውል ተከራዩ ይፈጽማቸዋል ተብሎ የተወሰኑትን ስለመሆኑ ተቃራኒ የሚሆን ስምምነት ከሌለ በቀር ቤቶችን የማደስ ስራዎች ተብለው የሚቆጠሩት ደግሞ መዝጊያዎችን ወይም መስኮቶችን የቤት ወለሎችን ወይም ንጣፎችን የውሃ መቅጃ መዘውሮችንና የውዛ መስደጃዎችን ለማደስ አስፈላጊ የሆኑ ተግባሮችን እንደሆነ እንደዚሁም በተከራየው ቤት ለመጠቀም አስፈላጊ የሆኑትን ቤቶችን የማፅዳትና በደንብ የመያዝ ስራዎች ቤቱን እንደማደስ ያሉ ተግባሮች ስለመሆናቸው ይደነግጋል በተያዘው ጉዳይ አመልካች ያከናወኗቸው የግንባታ ስራዎች በቤቱ ላይ መሰረታዊ ለውጥ ያመጡ ስለመሆኑ ያልተረጋገጠ ሲሆን በስር ፍርድ ቤት የተረጋገጠው ግንባታው ለሆቴሉ ስራ አስፈላጊ ይልቁንም በሆቴሉ ተነስቶ ለነበረው የእሳት አደጋ ተገቢውን ጥንቃቄ ለማድረግ የሚያስችል ስለመሆኑ ተረጋግጧል በመሆኑም አመልካች ያከናወኑት የግንባታ ስራ የኪራይ ውሉን ለማቋረጥ ምክንያት ሊሆን የማይችል በመሆኑ የስር ፍርድ ቤቶች ውሉን በኪራይ ውሉ ላይ የተመለከተውን ግንባታ የሚለውን ቃል ከፍብሕቁጥር እና ድንጋጌዎች ይዘት እና መንፈስ ማገናዘብ ሲገባቸው ውሉ ሊቋረጥ ይገባል ሲሉ የሠጡት ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ አግኝተናል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሰኔ ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር መጋቢት ቀን ዓም የፀናው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሽራል አመልካች በቤቱ ላይ አድርገዋል የተባለው ተግባርሥራ በግራ ቀኙ መካከል የተደረገውን የኪራይ ውል ለማቋረጥ የሚያበቃ አይደለም ብለናል የኪራይ ውሉ በሌላ ሕጋዊ ምክንያት እስካልተቋረጠ ድረስ አመልካች ቤቱን ሊያስረክቡ አይገባም ብለናል ለክርክሩ የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ራታ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ መንበረፀሐይ ታደሰ ሂሩት መለሰ ብርፃነ አመነው አልማው ወሌ አመልካች የኮንስትራክሽንና ቢዝነስ ባንክ አማ ነፈጅ አስቴር በቀለ ቀረበች ተጠሪዎች የአቶ ኃይሉ ፈይሳ ወራሾች በሌሉበት ወሮ ብርቄ ዘለቀ በሌሉበት መዝገቡን መርምረን ተከታዩን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ የሰበር አቤቱታ የቀረበው የሥር ፍቤት የወለድ ስሌት እስከቀረበበት ቀን የተጠየቀውን ዳኝነት አልፎ ውሳኔ ከተሰጠበት በማለት የሰጠው ውሳኔ ግራ ቀኙ ያደረጉትን ውል ባለማገናዘብ የተሰጠ በመሆኑ እንዲታረም የሚል ነው ለክርክሩ መነሻ የሆነው ጉዳይ አመልካች ለተጠሪዎች የሰጠው የብድር ገንዘብ በከፊል ሳይከፈል የቀረ ስለመሆኑ ቀሪውን ገንዘብ ከልዩ ልዩ ወጪዎች ጋር እንዲከፍሉ እንዲወሰን ዳኝነት በመጠየቁ ነው የፌዴራል የመደረጃ ፍቤት ክስ የቀረበበትን ገንዘብ ብር ውሳኔ ከተሰጠበት ነሐሴ ዓም ጀምሮ ከሚታሰብ ወለድለዳኝነት የተከፈለውን ብር እና ወጪዎች በቁርጥ ብር ብር ጋር በአንድነት እና በነጠላ እንዲከፍሉ ውሳኔ ሰጥቷል አመልካች ወለዱ መታሰብ ያለበት ክስ ከቀረበበት ግንቦት ቀን ዓም መሆን ይገባዋል ሲል የሥር ፍቤት ሥህተት እንዲታረም ለከፍተኛው ፍቤት ይግባኝ ያቀረበ ቢሆንም የፌከፍተኛ ፍቤት ባለመቀበል የሥር ፍቤት ውሳኔ አጽንቷል አመልካች ለዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት ባቀረበው አቤቱታ በግራ ቀኙ መካከል በተደረገው የብድር ውል እዳው ተከፍሎ አለቀ ድረስ ያለማቋረጥ ከነወለዱ ለመክፈል መስማማታቸው ጠቅሶ የሥር ፍቤት ወለዱን ውሳኔ ከተሰጠበት ቀን እንዲታሰብ በማድረጉ አመልካች በልዩነት ብር ስምንት ሺህ ስምንት መቶ አርባ አንድ ብር ከአርባ አምስት ሣንቲም እንዳያገኝ አድርጓል በሚል ይኸው እንዲታረም አመልክቷል ሰበር ሰሚው ችሎትም የአመልካች የዳኝነት ጥያቄ በሥር ፍቤት የታለፈው በአግባቡ ስለመሆን አለመሆን ለመመረመር ተጠሪዎች እንዲቀርቡ አዚል ተጠሪዎች በጋዜጣ ጥሪ ተደርጐላቸው ስላልቀረቡ ክርክሩ በሌሉበት ተሰምቷል የአመልካችን አቤቱታ ከሕጉ ጋር አገናዝበን መርምረናል እንደመረመርነውም አመልካች የዋናው ገንዘብ ወለድ ክስ ከቀረበበት ቀን ጀምርሮ እንዲታሰብ ዳኝነት ጠይቆ ሳለ የሥር ፍቤት ያለፈው የተለየ ምክንያት ያለው ስለመሆኑ በውሳኔው ያልጠቀሰ መሆኑን ከመዝገቡ ተረድተናል በመሰረቱ የገንዘብ ብድር ውል በግራ ቀኙ መካከል ሲደረግ ወለዱን ጨምሮ ለመክፈል ስምምነት የተደረገ ስለመሆኑ አላከራከረም ተጠሪዎችም በሥር ፍቤት የተጠየቀውን ገንዘብ ወለድ የማይከፍሉበት ምክንያት ስለመኖሩ አላስረዱም ይህ ሁኔታ በሌለበት የሥር ፍቤት ወለዱ መታሰብ ያለበት ውሳኔ ከተሰጠበት ቀን ነው ሲል የደረሰበት ድምዳሜ ከግራ ቀኙ ውል እና በተጠሪዎችም ባልቀረበ ክርክር መነሻ በመሆኑ አግባብነት ያለው አይደለም ግራ ቀኙ ባደረጉት የገንዘብ ብድር ውል ተጠሪዎች ከነወለዱ ሳያቋርጡ ለመክፈል ግዴታ የገቡ በመሆኑ ስለውሎች በተደነገገው ፍብሕግ ቁ እና መሰረት ወለድንም ጭምር የመክፈል ግዴታ አለባቸው ወለዱንም ጭምር ከጅምሩም መክፈል ያለባቸው ስለመሆኑ በውለታቸው የተመለከተ መሆኑ ከታወቀ አመልካች ቅጣት ጭምር ክስ ከቀረበበት ቀን ጀምሮ አንዲታሰብ የጠየቀውን ዳኝነት የሥር ፍቤት ማለፉ ያላግባብ በመሆኑ እና በዚህ ረገድ የግራ ቀኙን ስምምነት ያላገናዘበ በመሆኑ መሰረታዊ የሕግ ስሕተት የተፈፀመበት ሆኖ አግኘተናል ስለዚህም ወለድን አስመልክቶ አመልካች እስካቀረበበት ከግንቦት ቀን ዓም ጀምሮ ወለድ እንዲታሰብ መወሰን ሲገባው ውሳኔ ከተሰጠት ቀን ማለትም ነሐሴ ቀን ዓም ጀምሮ እንዲታሰብ በመወሰኑ በልዩነት አመልካችን ብር በስምንት ሺህ ስምንት መቶ አርባ አንድ ብር ከአርባ አምስት ሣንቲም ማሳጣቱ ስህተት በመሆኑ የሥር ፍቤቶች ውሳኔ ረገድ ሊታረም ይገባል ብለናል ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ የፌየመደረጃ ፍቤት በመቁ የሰጠው ፍርድ እና የፌከፍተኛ ፍቤት በመቁ የሰጠው ፍርድ በፍብሥሥሕቁ መሰረት በከፊል ተሻሽሏል ተጠሪዎች ያልከፈሉትን ቀሪ የብድር ገንዘብ ወለድ ማለትም ሥር ፍቤት ክስ ከቀረበበት ከግንቦት ዓም እስከ ነሐሴ ቀን ዓም ድረስ ያለውን ብር ስምንት ሺህ ስምንት መቶ አርባ አንድ ብር ከአርባ አምስት ሳንቲም በሥር ፍቤት ከተወሰነው ገንዘብ ጋር በአንድነት እና በነጠላ እንዲከፍሉ ወስነናል በዚህ ችሎት በተሻሻለው ውሳኔ መሰረት እንዲያስፈጽም ለሥር ፍቤት ይፃፍ መዝገቡ ተዘግቷል ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ መንበረፀሃይ ታደሰ ሂሩት መለሰ ብርፃነ አመነው አልማው ወሌ አመልካች ወሮ አመቤት ደርበው የቀረበ የለም ከጠፃይሉ አግዘው ጋር ቀረቡ መሰጪ አቶ ታደለ ሰዳማ የቀረበ የለም ከተባለ በኋላ ጠሰመረ አሰፋ ቀረቡ በዚህ መዝገብ የቀረበልንን ጉዳይ ተመልክተን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ከክርክሩ ሂደት ለመገንዘብ አንደቻልነው አሁን በቀረበልን ጉዳይ መነሻ የሆነው የአሁን አመልካች ጣልቃ ገብ በመሆን በሆሳእና ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት አቅርበውት የነበረው የውል ይፍረስልኝ ማመልከቻ ነው አመልካችዋ ውል ይፍረስልኝ በማለት ጥያቄ ያቀረቡት ያለእርሳቸው ፈቃድ ባለቤታቸው የጋራ ንብረት የሆነውን ድርጅት ለአሁኑ መልስ ሰጭ ሸጦአል በማለት ነው ጉዳዩን የተመለከተው ፍቤት በውሉ አፈፃፀም መሟላት የሚገባቸው የፎርም ቅድመ ሁኔታዎች እንደነበሩ ካረጋገጠ በኋላ ከውሉ መፈፀም በኋላ የተፈጠሩ ሌሎች በርካታ ጉዳዮችን ግምት ውስጥ በማስገባት ተዋዋዮች ወደ ነበሩበት ይመለሱ ሊባል አይገባም በማለት ውሳኔ ሰጠ የአሁን አመልካች በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ቢያቀርቡም ይግባኝ የቀረበለት የሐድያ ዞን ከፍተኛ ፍቤትም ይግባኙን አጽንቷል ይግባኝ ፍቤቱ ውሳኔው ሲያፀና ከውሉ መፈፀም በኋላ ድርጅቱን የገዛው የአሁን መልስ ሰጪ በርካታ ንብረት ሲያሰፍሩበት አመልካች በአጠገቡ ስለሚኖሩ ያውቁ እንደነበርም አትቷል ከክርክሩ ሄደት አሁን አከራካሪ የሆነው ሽያጭ የተፈፀመው በ ዓም ሲሆን ጣልቃ ገብ ይፍረስልኝ ብለው የጣልቃ ገብነት ጥያቄ ያቀረቡት የአሁኑ መልስ ሰጪ ስም ይዛወርልኝ በማለት ሐምሌ ቀን ባቀረቡት ማመልከቻ መሰረት በተመሰረተው ክስ ነው ለዚህ ፍርድ ቤት የቀረበው የሰበር ማመልከቻ እንዲፈርስ ጥያቄ የቀረበበት የወፍጮ የሽያጭ ውል ሕጉ የሚጠይቀውን የሁለቱም ተጋቢዎች ፈቃድና የምዝገባ ፎርማሊቱ አለማሟላቱ ከተረጋገጠ ሌላ ምክንያት በማቅረብ ተዋዋዮቹ ወደነበሩበት ሊመለሱ አይገባም መባሉ መሰረታዊ የሕግ ስህተት መፈፀሙን የሚያመለክት ነው የሚል ነው መልስ ሰጪ በጽሑፍ ባቀረቡት መልስ የፎርማሊቱ ጥያቄውንም ሆነ የፈቃድ ጉዳዮችን ከውሉ በኋላ ከተደረገው ኢንበቨስትመንት ጋር በማነፃፀር ውሉ አይፈርስም ተብሎ መወሰኑ አግባብ ነው ስለዚህ ውሣኔው ሊፀና ይገባል በማለት ተከራክሯል እኛም ውሉ ከተፈፀመ በኋላ በተገዛው ንብረት ላይ የተደረገውን ለውጥ ግምት ውስጥ በማስገባት ውሉ እንዲፀና መወሰኑ አግባብ መሆን አለመሆኑን አግባብነት ካላቸው የሕጉ ድንጋጌዎችና ይህ ፍርድ ቤት ቀደም ብሎ ከሰጣቸው የሕግ ትርጉም ውሣኔዎች ጋር በማያያዝ ተመልክተናል በመሰረቱ የፈቃድ ወይም የፎርም ጉድለት ያለበት ውል ሕጉ መብት በሚሰጠው ሰው የይፍረስልኝ ጥያቄ ሲቀርብብት ፈራሽ እንደሚሆን በመርህ ደረጃ በሕጉ በግልጽ የሰፈረ ጉዳይ ነው በመሆኑም ውሉ በሚፈፀምበት ወቅት ጉድለት የነበረበት መሆኑ ከተረጋገጠ ውሉ እንዲፈርስና ባለጉዳዮች ወደነበሩበት ሁኔታ አንዲመለሱ ማዘዝ ከፍርድ ቤት የሚጠበቅና ሕጉም የሚያዘው መርህ ነው የፍትሐብሔር ሕግ ቁ ይመለከታል ሆኖም ይህ ተዋዋዮችን ወደነበሩበት የመመለስ መርህ ተፈፃሚ ማድረግ የማይቻል ከሆነ ወይም ለአንደኛው ተዋዋይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትል ከሆነ ውሉን ለመፈፀም የተከናወኑ ተግባራት ፀንተው እንደሚቆዩ የፍትሐብሔር ሕግ አንቀጽ በግልጽ ደንግጐታል በመሆኑም ፍርድ ቤቱ ውሉ ሲመሰረት ጉድለት የነበረበት መሆኑን ቢያረጋግጥም ውሉን ማፍረስ የማይቻል ወይም ለአንደኛው ወይም ለሁሉም ወገን ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትል መሆኑን በሂደት ከተረዳ ተዋዋይ ወገኖች ወደነበሩበት ሊመለሱ አይገባም በማለት ትእዛዝ ሊሰጥ ይችላል ይህ ትርጉም ይህ የሰበር ችሎት በሌሎች በርካታ ጉዳዮችም የተከተለው ነው አሁን በቀረበልን ጉዳይም ፍቤቱ የተከተለው ይህን መርህ ነው ውሉ ሲመሰረት ጉድለት እንደነበረበት አረጋግጧል በሌላ በኩል ውሉ በ ዓም ከተፈፀመ በኋላ በመልስ ሰጪ በኩል ተጨማሪ ንብረት የታከለበት መሆኑን ግንዛቤ ውስጥ አስገብቷል አመልካችም በሰበር አቤቱታቸው ጭምር በተሸጠው ንብረት ላይ ተጨማሪ ግንባታ የተካሄደበት መሆኑን አይክዱም ሁኔታው ይህ ከሆነ ደግሞ ፍቤቶች የውሉ መፍረስ የሚያስከትለው ጉዳት በዝርዝር ገልጸው ውሉን ከማፍረስ ይልቅ ፀንቶ አንዲቆይ ማዘዛቸው የሕጉን አንቀጽ መንፈስና ግልጽ ቃል የተከተለ እንጂ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተሰራበት ውሳኔ ሰጡ ለማለት የሚያበቃ ሆኖ አላገኘነውም በመሆኑም በዚህ ጉዳይ የሥር ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሳኔ ሊፀና የሚገባው ሆኖ አግኝተነዋል ውሳኔ በደብብሕመ በሃዲያ ዞን የሆሳአና ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ፍርድ ቤት በመቁ እና የሐድያ ዞን በመቁ የሰጡት ውሳኔ ፀንቷል ግራ ቀኙ የራሳቸውን ወጪ ይቻሉ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሐጐስ ወልዱ ጊሩት መለሰ ብርፃነ አመነው አልማው ወሌ አመልካች የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ ነፈጅ ወንድወሰን ጥሩነህ ቀረቡ ተጠሪ የወሮ አሰገደች ካሣሁን ወራሽ ፄኖክ ሣሙኤል ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የኪራይ ቤትን መሰረት ያደረገ ሲሆን ክርክሩ የተደመረው የአሁኑ አመልካች ባሁኑ ተጠሪ ላይ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ጥቅምት ቀን ዓም በመሰረተው ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም ባጭሩ በቀድሞው አጠራር በወረዳ ቀበሌ ባሁኑ አጠራር በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ቁጥር የሆነውን ቤት ከሳሽ የሚያስተዳድረው ቤት አካል የሆነውን ቤት ተጠሪ ክሱ በስር ፍርድ ቤት እስከቀረበበት ጊዜ ድረስ ይዘው አየተጠቀሙ መሆኑንቤቱን እንዲያስረክቡ ሲጠየቁም ለማስረከብ ፈቃደኛ ሳይሆኑ መቅረታቸውን ገልጾ ቤቱን እንዲያስረክቡቤቱን እስኪያስረከቡ ያለውን ኪራይ እና በዚህ ክስ ምክንያት የወጣውን ወጪና ኪሳራ እንዲከፍሉ እንዲወሰንለት ዳኝነት መጠየቁን የሚያሳይ ነው የአሁኑ ተጠሪም ለክሱ በሰጠው መልስ አውራሼ ቤቱን ተከራይታ ስትኖርበት የነበረ ሲሆን ኪራዩን ባግባቡ አየከፈልኩ የምኖርበት ነውአመልካች ቤቱን ልቀቅ ሲል ያቀረበው ምክንያትም የለምየሰጠኝ ተለዋጭ ቤትም የለምስለሆነም ተወልጄ ያደግሁበት ቤት እንድለቅ የቀረበው ክስ አግባብ ስላለሆነ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲል ተከራክራልፎ ጉዳዩን በመጀመሪያ የተመለከተው ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክር በመመርመር በአመልካችና በተጠሪ መካከል የአከራይ ተከራይ ግንኙነት መጀመሩን አመልካች ይህ ሆኖ እያለ ተጠሪን ቤቱን ልቀቅ የሚልበትን ምክንያት ሳይገልጽ ቤቱን እንዲለቅለት ያቀረበው የዳኝነት ጥያቄ አግባብነት እንደሌለው በምክንያትነት በመያዝ ተጠሪ ለክርክሩ መነሻ የሆነውን ቤት የሚያስረክብበት ምክንያት የለም በማለት ወስኗል በዚህ ውሳኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኙን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርቦ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ሙሉ በሙሉ ፀንቷል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ ለማስቀየር ነው የአመልካች ነገረ ፈጅ ነሐሴ ቀን ዓም በተፃፈ ሁለት ገጽ የሰበር አቤቱታ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የለም የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል አቤቱታው ተመርምሮም አመልካች ለተጠሪ ማስጠንቀቂያ ሰጥቶ የኪራይ ውሉን ለማቋረጥ በመጠየቁ ውሉ ሊቋረጥ የተፈለገበት ምክንያት አልተገለፀም በሚል አይቋረጥም ተብሎ መወሰኑ ባግባቡ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ አንዲቀርብ ተደርጐ ተጠሪ ቀርበው የጽሑፍ መልሳቸውን ሰጥተዋል የአመልካች ነገረፈጅም የመልስ መልስ ሰጥተዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ቀርቦ ሊመረመር ይገባል ተብሎ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አከራካሪው ቤት ባለቤትነቱ የመንግስት ሆኖ የሚያስተዳድረው የአሁኑ አመልካች መሆኑንቤቱን በተከራይነት የአሁኑ ተጠሪ ወላጅ እናት የሆኑት ሟች ወሮ አሰገደች ካሳሁን ይዘው ሲጠቀሙት የቆዩ መሆኑንተጠሪም በቤቱ በቤተሰብነት የኖሩበት ከመሆኑም በላይ አውራሻቸው ሲሞቱ ኪራዩን አየከፈሉ መጠቀም መቀጠላቸውንአመልካች ለተጠሪ ማስጠንቀቂያ ሰጥቶ ቤቱን እንዲያስረክቡ ጥያቄ ቢያቀርብም ተጠሪ ፈቃደኛ ባለመሆናቸው ክስ ሊመሰርት የቻለ መሆኑን ነው የስር ፍርድ ቤት እነዚህን ፍሬ ነገሮች አረጋግጦ የአመልካችን ክስ ውድቅ ሊያደርግ የቻለው አመልካች ቤቱን ተጠሪ እንዲለቅ ጥያቄ ሲያቀርብ ቤቱን ተጠሪ የሚለቁበትን ምክንያት አልገለፀም በሚል ምክንያት ነው ተጠሪ አውራሽ ከዚህ አለም በሞት ከተለዩ በኋላ በአመልካችና በተጠሪ መካከል ጊዜው ያልተቆረጠለት የኪራይ ውል በመካከላቸው መመስረቱንም ከክርክር ዛደት መገንዘብ ተችሏል በመሆኑም ምላሽ የሚያስፈልገው አቢይ ጥያቄ የዚህ አይነት የኪራይ ውል የሚቋረጠበት አግባብ እንዴት ነው። በሚለው ነጥብ ላይ በፍቤት ሲከራከሩ የቆዩ መሆኑ ከተረጋገጠ የአመልካች የንብረት ልረከብ ጥያቄ በይርጋ ሊታገድ ይገባል የሚለውን ዳኝነት አግባብነት ለማየት ጉዳዩ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ አድርጓል ተጠሪዎችም ቀርበው የቃል ክርክራቸው ተሰምቷል ችሎቱም መዝገቡን ከተያዘ ጭብጥ አኳያ መርምሯል አመልካች በስር ፍቤት ክስ የመሰረቱት ከተጠሪዎች ጋር ባደረጉት የሽያጭ ውል መሰረት ተጠሪዎች ቤቱን እንዲያስረክቧቸው ነው በሌላ አነጋገር አመልካች እየጠየቁ ያሉት ውል እንዲፈፀምላቸው ነው በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ በቀር ውሉ እንዲፈፀም ወይም ካለመፈፀሙ የተነሳ ስለሚደርስ ጉዳት ወይም ውሉ አንዲፈርስ የመጠየቅ መብት በአስር አመት ይርጋ እንደሚቀር ፍብህቁ ይናገራል ተጠሪዎች በስር ፍቤት ያቀረቡት መቃወሚያ አመልካች የውል ይፈፀምልኝ ጥያቄ ያቀረቡት ውሉ ከተደረገ ከ አመታት በኋላ በመሆኑ ጥያቄው በይርጋ ሊታገድ ይገባል በሚል ነው ከስር ፍቤት መዝገብ እንደተረዳነውም በግራ ቀኙ መዛከል የሽያጭ ውል የተደረገው የካቲት ቀን ዓም ሲሆን ክሱ የቀረበው ግን ሐምሌ ቀን ዓም ከ አመት በላ ነው በመሆኑም ከፍ ሲል በተጠቀሰው ድንጋጌ መሰረት ክሱ በይርጋ ቀሪ ሊሆን ይገባል የሚለው መከራከሪያ አግባብነት አለው በሌላ በኩል ግን አመልካች ምንም እንኳን ውሉ ከተደረገ አመት ያለፈው ቢሆን ተጠሪዎች ውሉ እንዲፈርስላቸው ክስ መስርተው ክርክር ሲደረግ ቆይቶ ውሉ አይፈርስም በሚል የመጨረሻ ውሳኔ የተሰጠው ህዳር ቀን ዓም በመሆኑ ይርጋውን ያቋርጠዋል አንዲሁም ውል ይፈርሳል አይፈርስም የሚለው ጭብጥ ክርክር ላይ እያለ ይኸው ውል ሊፈፀም ይገባል የሚል ክርክር እንዳይቀርብ ፍብሥሥሕቁ ይከለክላል በማለት ተከራክረዋል በፍብህቁ የተመለከተው የይርጋ ጊዜ ቢኖርም ይህ የይርጋ ጊዜ ግን በተለያዩ ምክንያቶች ሊቋረጥ እንደሚችል የፍብህቁ ያስቀምጣል በዚህ ድንጋጌ መሰረት ይርጋ ከሚቋረጥበት ምክንያት አንዱ ባለገንዘቡ መብቱ እንዲታወቅለት በፍርድ ቤት ክስ አቅርቦ ለባለአዳው አሳውቆ የተገኘ እንደሆነ ነው በተያዘው ጉዳይ ተጠሪዎች የሚከራከሩት ውል እንዲፈርስ ክስ አቅርበው የነበሩት ተጠሪዎች አንጂ አመልካች ባለመሆናቸው ይርጋው ሊቋረጥላቸው አይችልም በማለት ነው ከመዝገቡም እንደተረዳነው በእርግጥም ቀደም ሲል ውሉ እንዲፈርስ ክስ አቅርበው የነበሩ ተጠሪዎች ናቸው በቀረበውም ክስ ፍቤቱ የያዘው የሽያጩ ውል ሊፈርስ ይገባል አይገባም የሚለውን ጭብጥ ግን ውሉ ሊፈፀም ይገባል አይገባም ከሚለው ጭብጥ ጋር ተያያዥነት ያለው ነው ምክንያቱም ውሉ ሊፈርስ ይገባል ከተባለ ውጤቱ ግራ ቀኙ ውሉን ለመፈፀም የሰሯቸው ስራዎች ሁሉ ቀሪ ሆነው ወደነበሩበት መመለስ ሲሆን ውሉ የማይፈርስ ከሆነ ደግሞ ውሉ አንዲፈፀም ለሚጠይቀው ወገን የውሉን መፈፀም እንዲጠይቅ መብት የሚሰጠው በመሆኑ ነው በመሆኑም የውሉን አፈፃፀም በተመለከተ በግራ ቀኙ መካከል የነበረው ክርክር ይርጋውን የሚያቋርጠው ነው በአጠቃላይ ግራ ቀኙ በውሉ መፍረስ አለመፍረስ ክርክር ላይ በነበሩበት ወቅት አመልካች ውል እንዲፈፀምላቸው ክስ ስላላቀረቡ ክሱ በይርጋ ቀሪ ነው መባሉ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ነው በመሆኑም ተከታዩ ውሳኔ ተሰጥቷል ውሳኔ የፌመደረጃ ፍቤት በመቁ መጋቢት ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ እና የፌከፍተኛ ፍቤት በመቁ ህዳር ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ ተሽሯል የአመልካች ክስ በይርጋ ቀሪ ሊሆን አይገባም ብለናል በመሆኑም በፍሬ ጉዳዩ ላይ የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ሰምቶ ተገቢውን ውሳኔ እንዲሰጥ ጉዳዩን ለፌመደረጃ ፍቤት በፍብሥሥሕቁ መሰረት መልሰናል ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ለመዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ራታ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች መንበረፀሐይ ታደሰ ጊሩት መለሰ ታፈሰ ይርጋ ብርፃነ አመነው አልማው ወሌ አመልካች አቶ ዘበነ ኃማሪያም ቀረቡ ተጠሪ ወሮ አባይነሽ ለገሰ ወሮ አስካለ ወሐዋሪያት ቀረቡ ወሮ ጽጌ ተሰማ መዝገቡን መርምረን ተከታዩን ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የኪራይ ገንዘብን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በቀበሌ ማህበራዊ ፍርድ ቤት ነው ክርክሩ ሲጀመር ከሳሽ የነበሩት የአሁኑ ተጠሪዎች ሲሆኑ የክሱ ይዘትም ባጭሩ አመልካች ከተጠሪዎች አንድ ክፍል የፀጉር ቤት ሱቅ በወር ብር አንድ መቶ ሃምሳ አምስት ብር ለመክፈል ተስማምተውተከራይተው ከሐምሌ ዓም እስከ ሕዳር ዓም ድረስ ያለውን ውዝፍ የቤት ኪራይ እዳ ያልከፈሉ መሆኑን በመግለጽ በገቡት የኪራይ ውል ግዴታ መሰረት እንዲከፍሉ ይወሰንላቸው ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው አመልካች ለክሱ በሰጡት መልስም የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ እና የፍሬ ነገር ክርክር አቅርበዋል በፍሬ ነገር ደረጃ በማንሳት የተከራከሩት የኪራይ ውል ከተጠሪዎች ጋር ማድረጋቸውን ሳይክዱ ውሉ የተደረገው ተጠሪዎች በፀጉር ቤቱ ላይ መብት ሳይኖራቸው በማጭበርበር በመሆኑ አዲስ የኪራይ ውል ከሕጋዊ ባለቤት ሬድባር ከተባለ የገብረሰናይ ድርጅት ጋር አድረገው ኪራዩን ለዚሁ ህጋዊ ባለቤት ለሆነው ማህበር በደረሰኝ እየከፈሉ ሱቁን የሚሰሩበት መሆኑን ገልፀው ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲል ተከራክረዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ማስረጃ በመስማት ክርክሩን ከመረመረ በኋላ አመልካች የኪራይ ውሉን ከሱቁ ህጋዊ ባለቤት ጋር አድርጌአለሁ በማለት የሚያቀርቡት ክርክር ተቀባይነት የሌለውህጋዊ ነው የተባለ ድርጅትም ወደ ክርክሩ እንዲገባ ተደርጐ አለመከራከሩ አግባብነት የሌለው መሆኑን በመጥቀስ የአመልካችን ክርክር ውድቅ አድርጐ ለኪራይ ገንዘቡ ኃላፊ በማድረግ ብር ሁለት ሺህ ስምንት መቶ ሰባ ብር ለተጠሪዎች እንዲከፈሉ ሲል ወስኗል በዚህ ውሳኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በላ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ፀንቷል ከዚያም አመልካች በውሳኔው ላይ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል በማለት በሰበር አቤቱታ ለአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት ቢያቀርቡም ተቀባይነት አላገኙም የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ ለማስቀየር ነው አመልካች ሰኔ ቀን ዓም በፃፉት ሁለት ገጽ የሰበር አቤቱት በበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ላይ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል የአቤቱታው ይዘትም ባጭሩ ተጠሪዎች በሱቁ ላይ ሕጋዊ መብት ሳይኖራቸውና የኪራይ ገንዘቡን አመልካች በአዲስ ኪራይ ውል መሰረት ለሕጋዊ አከራይ የኪራይ ገንዘቡን ከፍለው ባለበት ሁኔታ ተጠሪዎች ቀደም ሲል የኪራይ ውል አድርገዋል ተብሎ የኪራይ ገንዘቡን አመልካች በድጋሚ እንዲከፍሉ መወሰኑ ያላግባብ ስለሆነ ሊታረም ይገባዋል በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነውአቤቱታው ተመርምሮም አመልካች ተጠሪዎች ያከራዩኝ የእነርሱ ያልሆነ ቤት ነው እኔ ከቤቱ ትክክለኛ ባለንብረት ጋር የቤት ኪራይ ውል ተዋውዬ ለቤቱ ባለቤት ኪራይ ከፍያለሁ በማለት ካቀረቡት ክርክርና ማስረጃ ታልፎ ለተጠሪዎች የቤት ኪራይ ይክፈሉ መባሉ ባግባቡ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ ተደርጐ ተጠሪዎች ቀርበው ታሕሳስ ቀን ዓም በተፃፈ ሦስት ገጽ ማመልከቻ መልሳቸውን ሰጥተዋል አመልካች በበኩላቸው ጥር ቀን ዓም በተፃፈ ሁለት ገጽ ማመልከቻ የመልስ መልሳቸውን ሰጥተዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታ መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አኳያ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው ተጠሪዎችንና አመልካች የኪራይ ውል ማድረጋቸውንአመልካች ለተወሰነ ጊዜ የኪራይ ገንዘቡን ለተጠሪዎች ከከፈሉ በኋላ ማቋረጣቸውንአመልካች የኪራይ ገንዘቡን ለተጠሪዎች አልከፍልም በማለት የሚከራከሩት የሱቁ ሕጋዊ ባለቤት አይደሉምምንም መብት የላቸውም በማለት ስለመሆኑ ነው በሌላ በኩል ተጠሪዎች ቤቱን ሬድባር ከተባለ የግብረሰናይ ድርጅት ያገኙት መሆኑን ጠቅሰው መከራከራቸውን ተገንዝበናል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤት የአመልካችን ክርክር ውድቅ ያደረገው በአመልካች በኩል የቀረቡት ማስረጃዎች ተቀባይነት የማያገኙበትን ምክንያት በመግለጽ ነው እንዲሁም አመልካች የኪራይ ገንዘቡን ከፍዬአለሁ የሚሉት ድርጅት ወደ ክርክሩ አንዲገባ አለመጠየቁም ተገቢነት የለውም በሚል ምክንያት ነው ከዚህ በስር ፍርድ ቤት ከተደረገው ክርክርና ማስረጃ እንዲሁም ከስር ፍርድ ቤት የውሳኔ አሰጣጥ ሄደት በግልጽ መገንዘብ የተቻለው ውሳኔው የተሰጠው በግራ ቀኙ መካከል የተደረገውን የኪራይ ውል መሰረት አድርጐ መሆኑን ሲሆን የኪራይ ውሉ በሕጉ አግባብ ውድቅ ባልተደረገበት ሁኔታ አመልካች የተጠሪዎችን የባለቤትነት መብት መሰረት በማድረግ በኪራይ ውሉ አልገደድም የሚሉበት ሕጋዊ ምክንያት የለም በሕጉ አግባብ የተቋቋመ ውል በሕጉ አግባብ እስካልፈረሰ ድረስ በተዋዋይ ወገኖች መካከል አስገዳጅነት አለውና በመሆኑም የተጠሪዎች የዳኝነት ጥያቄ የኪራይ ውሉን መሰረት ያደረገ መሆኑ ተረጋግጦ አመልካች በገቡት ግዴታ ውዝፍ ኪራዩን እንዲከፍሏቸው መወሰኑ መሰረታዊ የሕግ ስህት የተፈፀመበት ነው ለማለት አልተቻለም በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ በበታች ፍርድ ቤቶች በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ፀንቷል በዚህ ችሎት በተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል ትእዛዝ ይህ ችሎት ሰኔ ቀን ዓም በዋለው ችሎት ሰጥቶት የነበረው እግድ ተነስቷል ለሚመለከታቸው አካላት ይፃፍ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሂሩት መለሰ ብርሀኑ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ወሮ ሸዋዬ ኑርዬ ጠበቃ አቶ አበራ ማሬ ቀረቡ ተጠሪ ምንአዩ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ጠበቃ አቶ አበራ ታደሰ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡት ውሳኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት የሰበር አቤቱታ አመልካች ስላቀረቡ ነው ጉዳዩ በመጀመሪያ የታየው በፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ነው በሥር ፍርድ ቤት አመልካች ከሳሽ ተጠሪ ተከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል አመልካች በሥር ፍርድ ቤት በከሳሽነት ቀርበው ሰኔ ቀን ዓም በተደረገ የእጅ በአጅ ሽያጭ ውል ብር አንድ መቶ ሀያ ሺ አምስት መቶ አርባ ብር ዋጋ ያለው የቢሮ ፅቃ ከተጠሪተከሳሽ ለመግዛት በመስማማት ብሩን ወዲያውኑ የከፈሉ መሆኑንና ተጠሪ ግን የገዛሁትን የቢሮ ፅቃ ወዲያውኑ አላስረከበኝም ተጠሪ ዕቃውን ስላላስረከበኝ ከሃምሌ ጀምሮ ውሉን ማፍረሴን ለተከሳሽ አሳውቄአለሁ ተጠሪ ገንዘቡን ሊመልስልኝ ፈቃደኛ ባለመሆኑ ገንዘቡን ከነወለዱ እንዲከፍል ይወሰንልኝ በማለት ክስ አቅርበዋል ተጠሪ በተከሳሽነት ቀርቦ ከከሳሽ አመልካች ጋር ያደረግሁት ውል የለም ከሳሽ ያቀረቡት የእጅ በእጅ ሽያጭ የክፍያ ደረሰኝ ሰነድ ዕቃውን ሰነዱን የያዘው ሰው የተረከበበትን ቀን የሚገልፅ ስለሆነ ሰነዱ ዕቃውን ስለመረከባቸው በቂ አስረጅ ነው በማለት መልስ ሰጥቷል የሥር ፍርድ ቤት ሁለት ጭብጦችን መስርቷል የመደመሪያው በተጠሪና አመልካች መካከል የእጅ በአጅ ሽያጭ ተፈፅሟል ወይስ አልተፈፀመም። የሚለው ነጥብ በጭብጥነት ሊመረመር የሚገባው ሆኖ አግኝተናል በመሰረቱ ዋስትና በሕጉ ጥበቃ የሚያገኘው በፍብሕቁጥር ድንጋጌ ስር የተመለከተውን መስፈርት አሟልቶ ሲገኝ ነው በዚህ ድንጋጌ መሰረት ዋስትና ግልፅ መሆን ያለበት ከመሆኑም በላይ ከተደረገው ውል ወሰን ለማለፍ የማይችል እና ለግዴታው ዋስ የሆነበት የገንዘቡ ልክ በዋስትናው ውል መገለፅ አለበት ዋስትና ይህን ፎርማሊቲ ከማሟላቱም በተጨማሪ ለዋስትናው መሰረት የሆነው ዋናው ጉዳይም ሕጋዊ መሆን አለበት በተያዘው ጉዳይ አመልካች ፈረሙ በተባሉት ሰነድ የዋስትና ገንዘቡ በግልፅ ተገልጾ የተቀመጠ ካለመሆኑም በላይ ለግዴታው መሰረት ነው የተባለው ዋናው ጉዳይም ተጠርጣሪዎች በሕግ አስገዳጅነት በሌለው ሁኔታ ቦኩ ሂደው እንዲምሉ የሚጠይቅ ነው ይህ ደግሞ በሕጉ አግባብ ጥበቃ የሚደረግለት የዋስትና ግዴታ አለ ለማለት የሚያስችል አይደለም በመሆኑም የበታች ፍርድ ቤቶች በጉዳዩ ላይ የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ ስለተገኘ ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በጀርማ ኮርጴሳ ቀገማማህበራዊ ፍርድ ቤት በመቁጥር መጋቢት ቀን ዓም ተሰጥቶ በኤልፋታ ወረዳ ፍቤት በመቁ ሰኔ ቀን ዓም በኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ ሐምሌ ቀን ዓም በትዕዛዝ የፀናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሽራል ለክርክሩ የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ራታ የሰመቁ ሚያዝያ ቀን ዓም ዳኞች ሐጎስ ወልዱ ሂሩት መለሰ ብርሃኑ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች አቶ ብርሃነ ገብረ ሐይሉ ጠበቃ ሐጐስ ደበሱ ቀረቡ ተጠሪ አንሲዮን ኮንትር ላፋም የቀረበ የለም መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ በቤት ኪራይ የሚከፈለውን የተርን ኦሾኮር ታክስ ክፍያን የሚመለከት ነው ክርክሩ የተደመረው በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሲሆን ከሳሽ የነበሩት የአሁኑ አመልካች በመሰረቱት ክስ ተጠሪ በአዲስ አበባ ከተማ በቦሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ በቁጥር የተመዘገበና የአመልካች ንብረት የሆነውን ቤት ሰኔ ቀን ዓም በተደረገ የቤት ኪራይ ውል በኪራይ ይዞ ለሦስት አመታት በቢሮነት እና በማከማቻነት መገልገሉን በዚህም መሰረት የቤት ኪራይ በድምሩ ብር ስድስት መቶ አስራ ሁለት ሺህ መከፈሉን ለማከማቻነትና ለመሳሰለ አገልግሎት በኪራይ ለተያዘ ቤት በሚከፈል የቤት ኪራይ ላይ በመቶ አስር የሆነ የተርን ኦቨር ታክስ በአገልግሎት ተጠቃሚ የሆነው ተከራይ እንዲከፍል አከራዩም ታክሱን ከቤቱ ኪራይ ጋር ከተከራዩ ላይ እየሰበሰበ ሥልጣን ላለው ግብር ሰብሳቢ መስሪያ ቤት ገቢ እንዲያደርግ የውክልና ስልጣን እንደሰጠውና ግዴታ የሚጥልበት መሆኑን በኪራይ ውሉም ተከራይ ከታክሱ ነፃ እንዳልሆኑ ታክሱ ከቤት ኪራይ ገቢ ጋር ስላልተከፈለ አመልካች በህጉ መሰረት ለታክሱ ክፍያ በቅድሚያ ተጠያቂ ሆነው ላንድ አመት በተከፈለ የቤት ኪራይ ገቢ ብር ሁለት መቶ አራት ሺህ ብር ላይ የታሰበ ተርን ኦኮር ታክስ ብር ፃያ ሺህ አራት መቶ ብር ለግብር ሰብሳቢ አካል መክፈላቸውን ለተጨማሪ የሁለት ዓመት ጊዜ በተከፈለ የቤት ኪራይ ክፍያ ብር ዐአራት መቶ ስምንት ሺህ ብር ላይ የሚታሰብ የተርን ኦቨር ታክስ ብር አርባ ስምንት ሺህ ብር እንዲከፈል እንዲሁም የታክስ እዳው ብር ስልሳ አንድ ሺህ ብር በሕግ በተወሰነው የመክፈያ ጊዜ ውስጥ ባለመከፈሉ ምክንያት መቀጫ ተጨምሮበት እንዲከፈል የአዋጁ ድንጋጌ እንደሚያስገድድ ለጠበቃ ብር አስራ አንድ ሺህ ብር የተርን ኦቨር ታክስ ለመክፈል ግዴታ መግባታቸውን ገልጸው ተጠሪ በድምሩ ብር ስልሳ አንድ ሺህ ሁለት መቶ ብር እንዲከፍሉ ይወሰንላቸው ዘንድ ዳኝነት ጠይቀዋል የአሁኑ ተጠሪም ለክሱ በሰጠው መልስ የቤት ኪራይ መኖሩን ሳይክድ ሕጉ ተከራይ ታክሱን እንዲከፍል የሚያስገድድ ነው ቢባል እንኳ በውሉ አንቀጽ ስር በመንግስት ባለስልጣናት የሚጣለው ማንኛውም ቀረጥ አከራይ እንዲከፍል በማያሻማ መልኩ የተቀመጠ በመሆኑ ተፈፃሚነት ያለው ውሉ መሆኑን ታክሱ በወቅቱ ባለመከፈሉ ለሚጣለው መቀጮ ግዴታ ያለበት አከራይ መሆኑን በመግለፅ ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲል ተከራክሯል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክር በመመርመር አመልካች ብር ፃሃያ ሺህ አራት መቶ ብር ለግብር ሰብሳቢው መስሪያ ቤት መክፈላቸው ስለተረጋገጠና ተከራይም የተርን ኦቨር ታክስ የመክፈል ግዴታ ያለበት መሆኑን በመግለፅ ይህንኑ ገንዘብ ተጠሪ ለአመልካች ከዳኝነት ገንዘቡ አና ከጠበቃ አበል ከሆነው ብር ሁለት ሺህ አርባ እንዲሁም ከቴምብር ቀረጥ ጋር እንዲከፍላቸው ብር ስልሳ አንድ ሺህ ሁለት መቶ ግን አመልካች ለታክስ ሰብሳቢው መስሪያ ቤት መክፈላቸውን ሳያረጋግጡ ተከራዩንተጠሪን ሊጠይቁ አይችሉም በማለት ውድቅ አድርጎባቸዋል ተጠሪ ብር ሊከፍሉ አይገባም በተባለው የውሳኔ ክፍል አመልካች ባለመስማማት ይግባኙን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቢያቀርቡም ይግባኛቸው በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሰርዞባቸዋል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ የውሳኔ ከፍል ለማስቀየር ነው የአመልካች ጠበቃ ነሐሴ ቀን ዓም በፃፉት ሁለት ገፅ የሰበር አቤቱታ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ላይ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈፅሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል አቤቱታቸው ተመርምሮም ተርን ኦቨር ታክሱን አመልካች ከፍለው ካጠናቀቁ በኋላ ነው መጠየቅ የሚችሉት በሚል የተሠጠውን ውሳኔ ክፍል አግባብነቱን ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ ተደርጎ ግራ ቀኙ መልስና የመልስ መልሳቸውን በፁሑፍ ተከራክረዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው ተጠሪው የአመልካችን ቤት በኪራይ ይዞ በቢሮነትና በማከማቻነት እንደተገለገለበት እንዲሁም ቤቱ ለተጠቀሰው አገልግሎት በመዋሉ ምክንያት በአዋጅ ቁጥር መሰረት ለአመልካች ለተከፈላቸው የቤት ኪራይ ገቢ ላይ ከመቶ አስር የሚከፈል ተርን ኦቨር ታክስ የሚከፈልበት ስለመሆኑ በተጠሪ ማስተባበያ ማስረጃ ያልቀረበበት ከመሆኑም በላይ በስር ፍርድ ቤትም የተረጋገጠ ጉዳይ መሆኑን ነው የስር ፍርድ ቤት ተጠሪ ለታክሱ ኃላፊነት ያለበት መሆኑን አምኖ የአመልካችን የዳኝነት ጥያቄ ያልተቀበለው አመልካች ብር አርባ ሺህ ስምንት መቶ ብር ለታክስ ሰብሳቢው መስሪያ ቤት መክፈላቸው አልተረጋገጠም በሚል ነው ይሁን እንጂ አመልካች በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ እና እና ድንጋጌዎች መሰረት ታክሱን ለአስከፋይ ባለሥልጣን ገቢ የማድረግ ግዴታ አለባቸው ይህንን በሕጉ የተጣለባቸውን ግዴታ ለመወጣት ደግሞ ታክሱን ለታክስ ሰብሳቢው መስሪያ ቤት ገቢ ከማድረጋቸው በፊት ከአገልግሎት ገዥው ላይ ሊከፈል ከሚገባው ታክስ ክፍያ መጠየቅ የሚከለክላቸው ምክንያት የለም የስር ፍርድ ቤት አመልካች ታክሱን ለታክሱ ባለስልጣን ገቢ ሲያደርጉ ነው መጠየቅ የሚችሉት በማለት ያስቀመጠው ምክንያት በሕጉ ያልተመለከተ ቅድመ ሁኔታ ነው በመሆኑም አመልካች በሕጉ የተጣለባቸውን ግዴታ ለመወጣት ተጠሪን ክፍያ አንዲፈፅሙ መጠየቃቸው ተቀባይነት የማያገኝበት አጥጋቢና ሕጋዊ ምክንያት ስለሌለ በዚህ ረገድ የስር ፍርድ ቤት የደረሰበት ድምዳሜ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ አግኝተናል በዚህም መሰረት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ጥር ቀን ዓም ተሠጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ግንቦት ቀን ዓም በትዕዛዝ የፀናው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሻሽሏል ተጠሪ ለአመልካች ብር አርባ ሺህ ስምንት መቶ ብር እንዲከፍል ብለናል በዚህ ችሎት በተደረገው ክርክር የወጡትን ሌሎች ወጪዎችን በተመለከተ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ራታ የሰመቁ ሚያዝያ ቀን ዓም ዳኞች ሓጐስ ወልዱ ጊሩት መለሰ ታፈሰ ይርጋ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካችፁ አቶ ሽባባው ወሌ ጠበቃ ጌታቸው ውብሸት ቀረቡ ተጠሪ አቶ ሙሉንታ ዓባይ ጠበቃ አቶ አንዳልካቸው ይላቅ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡት ውሣኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት ስላመለከቱ ነው አመልካች በሥር ፍርድ ቤት በከሳሽነት ቀርበው ተጠሪ ብር ዐዐዐሰባት ሺህ ብር እስከ ግንቦት ቀን ዓም ሊመልስ ብድር ወስዶ ያልከፈለኝ ስለሆነ ሊከፍለኝ ፈቃደኛ አልሆነም ስለዚህ ከነ ወለዱ እንዲከፍል ይወሰንልኝ በማለት ክስ አቅርቧል ተጠሪ በተከሳሽነት ቀርቦ የአመልካች ጥያቄ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር መሰረት ሁለት ዓመት ያለፈው በመሆኑ በይርጋ ይታገዳል አክሲዮን ማህበር ለማቋቋም ውል ተዋውለን ብር ስምንት ሺህ ብር ስለወሰደ እንዲቻቻልልኝ በማለት መልስ ሰጥቷል የሥር ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክር ከመረመረ በኋላ የብድር ገንዘቡ ሊከፈል ከሚገባው ከሁለት ዓመት በላይ የቆየ በመሆኑ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር መሰረት እንደተከፈለ ይቀጠራል በማለት መልስ ሰጥቷል አመልካች በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለከፍተኛው ፍቤት ይግባኝ አቅርቧል የከፍተኛው ፍርድ ቤት የሥር ፍርድ ቤት ለፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር የሰጠው ትርጉም የተሣሣተ መሆኑን በመተንተን የሥር ፍርድ ቤት ውሣኔ ሽሯል በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ተጠሪ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርበው ይግባኝ ሰሚ ችሎቱ የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ የከፍተኛው ፍርድ ቤት ለፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር የሰጠው ትርጉም ስህተት መሆኑን በመግለጽ የከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ ሽሮ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ አጽንቶታል አመልካች በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ባቀረበው የሰበር አቤቱታ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ረ ጊዜ ተወስኖለት በየወቅቱ ለሚከፈል ገንዘብ እንጂ በአንድ ጊዜ ለሚከፈል ወለድ የሚያገለግል አይደለም ከዚህ በተጨማሪ ተጠሪ እዳውን አልካደም የመቻቻል ጥያቄም ያቀረበ መሆኑ በመልሱ በግልጽ ተመልክቷል የታመነ የብድር እዳ እንደከፈለ ይገመታል ተብሎ መወሰነ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ድንጋጌ የሚጥስ ነው በማለት መልስ ሰጥቷል ተጠሪ በበኩሉ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ችሎት የሰጠው ውሣኔ ተገቢ ነው በሁለት ዓመት ያልተከፈለ በመሆኑ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ረ ቀሪ ይሆናል በማለት መልስ ሰጥቷል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የተደረገው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው ተጠሪ ብድሩን አለመክፈሉን በማመን የመቻቻል ጥያቄ እንዳቀረበ ከሥር ፍርድ ቤት ውሣኔ ተገንዝበናል አንድ ሰው ብድሩን አለመክፈሉን አምኖ በሚከራከርበት ሁኔታ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ረ ተፈፃሚነት የሚኖረው አይደለም ይኸም በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ሀ ድንጋጌ ለመገንዘብ ይቻላል ከዚህ በተጨማሪ ከሳሽ በክሱ የገለፀውን ፍሬ ጉዳይ ተከሳሽ በከፊል ወይም በሙሉ ካመነ በእምነቱም መሰረት ውሣኔ ሊሰጥ እንደሚችል የፍትሐብሔር ሥነሥርአት ሕግ ቁጥር ረ በግልጽ የሚደነግግ በመሆኑ ተጠሪ የፍብሕቁ ረ ድንጋጌ እንደ ይርጋ ድንጋጌ በመቁጠር ብድሩን አለመክፈሉን ገልፆ መልስ ሰጥቶ ለሁለት ዓመት ስላልጠየቀ ልከፍል አይገባኝም በማለት ያቀረበው ክርክር የሕግ ድጋፍ የሌለው ነው ከዚህ በተጨማሪ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ረ በዋናው ብድር ሣይሆን ለብድር የሚከፈለን ወለድን የሚመለከት ድንጋጌ መሆኑ የሰበር ችሎት በሰበር መዝገብ ቁጥር ታህሣሥ ቀን ዓም አስገዳጅ የሕግ ትርጉም ሰጥቶበታል አመልካችና ተጠሪ ወለድ የሚከፈልበት የብድር ውል የሌላቸው በመሆኑ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ረ በእነርሱ መካከል ያለውን የብድር ግንኙነት የሚመለከት አይደለም ስለሆነም የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠው ውሣኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ወስነናል ውሣኔ የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ባይ ችሎት የሰጠው ውሣኔ ተሽራል ተጠሪ ከአመልካች የተበደረውን ብር ዐዐዐሰባት ሺህ በፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ክስ ከቀረበበት ሰኔ ቀን ዓም ጀምሮ ከሚታሰብ ዘጠኝ ፐርሰንት ወለድ ጋር ለአመልካች ይክፈል ብለናል በዚህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ይቻቻሉ ብለናል ይህ ፍርድ በፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሎት በሙሉ ድምጽ ተሰጠ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ የሰመቁ ግንቦት ቀን ዓም ዳኞች ሂሩት መለሰ ተሻገር ገስላሴ ታፈስ ይርጋ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች እነ ሙና እንድሪስ ቀረቡ ተጠሪ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አልቀረቡም መዝገቡን መርምረን ተከታዩን ፍርድ ሠጥተናል ፍርድ ይህ ጉዳይ የተጀመረው በፌዴራል መደፍቤት ሲሆን አመልካቾች በተጠሪና በሥር አንደኛ ተከሳሽ ላይ ባቀረቡት ክስ በአዲስ አበባ ከተማ በወረዳ ቀበሌ ክልል ቁጥር የሆነው ቤት ለከሳሾችና ለአንደኛ ተከሳሽ ከወላጆቻችን በውርስ የተላለፈልን ንብረት ሲሆን አቶ ጅላል አብዱልመናን የተባሉ ግለሰብ ከሁለተኛ ተከሳሽ ላይ ገንዘብ ሲበደሩ አንደኛ ተከሳሽ አካለመጠን ባላደረሱት ወራሾች ላይ የተሰጠውን የሞግዚትነት ሥልጣን መሠረት አድርጎ የጋራ የውርስ ንብረት የሆነውን ቤት በመያዣነት ሠጥቷል በአንደኛ ተከሳሽ የተፈጸመው ተግባር ከፍብሕቁ እና አኳያ ሕገወጥ ስለሆነ ሐምሌ ቀን ዓም እና ጥቅምት ቀን ዓም የፈረመው የመያዣ ውል ፈራሽ ነው ተብሎ እንዲወሰንና የቤቱንም ካርታ ሁለተኛ ተከሳሽ እንዲመልስ ይወሰንልን በማለት ጠይቀዋል የከሳሾች ክስና ማስረጃ ለተከሳሾች ደርሶ መልስ አንዲሰጡ ታዞ አንደኛ ተከሳሽ ተጠርቶ ባለመቅረቡ ጉዳዩ በሌሉበት እንዲታይ ትዕዛዝ ተሰጥቷል ሁለተኛ ተከሳሽየአሁን ተጠሪ ቀርቦ ለክሱ ምክንያት የሆነውን ቤት በመያዣነት መያዙን አምኖ ይህንን ለማድረግ የቻለው አንደኛ ተከሳሽ በቤተዘመድ ጉባኤ ዓማካይነት በ ዓም የሞግዚትነት ሥልጣን ተሰጥቶት ፍቤትም ቀርቦ በመፅደቁ ምክንያት አንደሆነና የተሰጠውም የሞግዚትነት ሥልጣን ሞግዚት በሆነላቸው ሰዎች ስም የሚንቀሳቀስም ሆነ የማይንቀሳቀስ ንብረት በዋስትና ለመስጠት አንደሚችል በሰነዱ ላይ ስለተመለከተ በመሆኑ ለአንደኛ ተከሳሽ በተሰጠው የሞግዚትነት ሥልጣን ላይ ተመስርቶ የመያዣ ውሉ መፈረሙ በአግባቡ ስለሆነ የመያዣ ውሉ የሚፈርስበት ምክንያት የለም በማለት ተከላክሏል የፌዴራል መደፍቤትም የመያዣ ውሉ ሊፈርስ ይገባል ወይንስ አይገባም የሚለውን ጭብጥ መስርቶ ጉዳዩን ከመረመረ በኋላ የቤተዘመድ ጉባኤ አንደኛ ተከሳሽን ሞግዚት አድርጎ የሾመው በዐ ዓም ሲሆን ጥቅምት ቀን ዓም የሞግዚትነት ሥልጣኑ ፍቤት ቀርቦ ፀድቋል በሞግዚትነት ማፅደቅ ውሳኔውም ላይ ከከሳሾች መካከል አንደኛ እና ሁለተኛ ከሳሾች ከሞግዚት አስተዳደር ነጻ የወጡ መሆኑ ተመልክቷል አንደኛ ተከሳሽ ሞግዚት በሆነላቸው ስም የተመዘገበ የሚንቀሳቀስም ሆነ የማይንቀሳቀስ ንብረት በመያዣ ወይም ዋስትና ለመስጠት የተፈቀደለት ቢሆንም የመያዣ ውሉን በተፈራረሙ ጊዜ አንደኛ እና ሁለተኛ ከሳሾች ከሞግዚት አስተዳደር ነጻ ወጥተው የነበረ ስለሆነ ያለ አነሱ ስምምነት የመያዣ ውሉን መፈራረሙ የፍብሕቁ ን የሚጻረር ነው በመሆኑም በወረዳ ቀበሌ ክልል የቤቁ ተመዝግቦ የሚገኘው የከሳሾችና የአንደኛ ተከሳሽ የጋራ የውርስ ሀብት ሆኖ እያለ አንደኛ እና ሁለተኛ ከሳሾች ስምምነታቸውን ሳይሰጡ በአንደኛ ተከሳሽ በኩል ከሁለተኛ ተከሳሽ ጋር የመያዣ ውል የተፈጸመው የሕጉን ድንጋጌ ባልተከተለ ሁኔታ ስለሆነ ጥቅምት ዓም እና ሐምሌ ዓም የተደረገ የመያዣ ውል ፈራሽ ነው በማለት ውሳኔ ሠጥቷል የሥር ሁለተኛ ተከሳሽ የአሁን አመልካች በውሳኔው ቅሬታ አድሮበት የይግባኝ ቅሬታውን ለፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት አቅርቦ ፍቤቱም በበኩሉ ግራ ቀኙን አከራክሮ አንድ ውል እንዲፈርስ ተዋዋይ ወገን ያልሆኑ ሦስተኛ ወገኖች አቤቱታ ማቅረብ የሚችሉት በፍብሕቁ እና ተከታዮቹ ድንጋጌዎች መሠረት ነው ውሉ የማይረጋበት ምክንያት ከቀረበት ጊዜ አንስቶ ከ ዓመት በኋላ የውል ይሰረዝልኝ ክስ ሊቀርብ እንደማይችል ጉዳቱ የደረሰበት ሰው አካለመጠን የደረሰ ሰው ከሆነ ክሱን ማቅረብ የሚገባው ውሉ በተደረገ በ ዓመት ጊዜ ውስጥ እንደሆነ በፍብሕቁ ላይ ተደንግጓል በተያዘው ጉዳይ ከተራ ቁጥር የተጠቀሱት መሰጭዎች ውሉ ሲደረግ ለአቅመ አዳም የደረሱ መሆናቸው ከኛኛ የተጠቀሱትም መሰጭዎች ከ ዓም ጀምሮ ለአካለመጠን የደረሱ መሆናቸው በመሰጭዎች ያልተካደ በመሆኑ የውል ይሰረዝልኝ ክሱ ዓመት ያለፈው መሆኑን ፍቤቱ ተገንዝቧል ስለሆነም በፍብሕቁ መሠረት የውሉ ይሰረዝልኝ ክሱ በይርጋ ቀሪ ሆኗል በማለት ውሳኔ ሠጥቷል የሥር ከሳሾችየአሁን አመልካቾች በፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ውሳኔ ቅሬታ አድሮባቸው የይግባኝ ቅሬታቸውን ለፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ያቀረቡ ቢሆንም በፍብሕሥሥቁ መሠረት ፍቤቱ ይግባኙን ሳይቀበለው ቀርቷል የሰበር አቤቱታው የቀረበው ይህንኑ በመቃወም ሲሆን አቤቱታው ተመርምሮ የአመልካቾች የውል ይፍረስልኝ ክስ በ ዓመት ይርጋ ቀሪ ሆኗል ተብሎ በፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት መወሰኑ ለሰበር ቀርቦ መጣራት የሚገባው ሆኖ በመገኘቱ ይህ ችሎት አቤቱታው ለሰበር እንዲቀርብ አድርጐ ተጠሪን በመጥራት ግራ ቀኙን አከራክሯል በአጠቃላይ የክርክሩ ይዘት ከላይ የተመለከተው ሲሆን በበኩላችንም አቤቱታው ለሰበር ያስቀርባል ከተባለበት ነጥብ አኳያ ጉዳዩን እንደሚከተለው መርምረናል አንድ ውል በሚመሰረትበት ጊዜ የችሎታ ወይንም የፈቃድ ጉድለት ያለበት ሆኖ በሚገኝበት ጊዜ ችሎታ አልነበረኝም ወይንም ፈቃዴን በአግባቡ አልሰጠሁም በሚለው ተዋዋይ ወገን ብቻ ጠያቂነት ውሉ ሊፈርስ እንደሚችል እንደዚሁም ውሉ የተደረገበት ጉዳይ ለሕግ ወይንም ለሞራል ተቃራኒ ሆኖ በሚገኝበት ጊዜና የውሉ አጻጻፍ ሥርዓትም ባልተጠበቀ ወቅት ከተዋዋይ ወገኖች መካከል ወይንም በውሉ ጥቅም አለኝ በሚል ኛ ወገን ዓማካይነት የውል ይፍረስልኝ ጥያቄ ሲቀርብ ውሉ ሊፈርስ እንደሚችል በፍብሕቁ እና ላይ ተመልክቷል የውል ይፍረስልኝ ክስ ማቅረቢያ ጊዜውን በተመለከተም ውሉ የማይረጋበት ምክንያት ከቀረበት ጊዜ አንስቶ በ ዓመት ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ ሊታገድ እንደሚችል በፍብሕቁ ላይ ተመልክቷል በተያዘው ጉዳይ በፌዴራል መደፍቤት ውሉ ሊፈርስ ይገባል ተብሎ ውሳኔ የተሰጠው የጋራ ባለንብረቶች የሆኑት አንደኛ አና ሁለተኛ ተጠሪዎች ፈቃዳቸውን አልሰጡም በሚል ምክንያት ነው በፍብሕቁ ላይ የተመለከተው የ ዓመት ይርጋ ጊዜ ተፈጻሚነቱ ውሉ የማይረጋበት ምክንያት ቀሪ በሚሆንበት ጊዜ ሲሆን ይህም የሚመለከተው ከአንደኛው ተዋዋይ ወገን ችሎታ ወይንም ፈቃድ ጉድለት ጋር የተያያዘ በሚሆንበት ጊዜ ነው ውሉ ከችሎታ ወይንም ከፈቃድ ጋር በተያያዘ ጉድለት አለበት በሚባልበት ጊዜ ይህንኑ መሠረት አድርጎ ክስ የሚያቀርበው ወገን በ ዓመት ክሱን ካላቀረበ በፍብሕቁ መሠረት በይርጋ ቀሪ እንደሚሆን መገንዘብ ይቻላል ነገር ግን በተያዘው ጉዳይ ውሉ አንዲፈርስላቸው የጠየቁት አንደኛ እና ሁለተኛ አመልካቾች ለውሉ መፍረስ በምክንያትነት የጠቀሱት የጋራ የሆነውን የውርስ ሀብት ለመሸጥም ሆነ በመያዣ ለመስጠት በፍብሕቁ መሠረት የጋራ ባለሀብቶች ስምምነት አስፈላጊ ሆኖ ሳለ የሥር አንደኛ ተከሳሽ ያለ እኛ ስምምነት የጋራ የውርስ ሀብት የሆነውን ቤት ለሁለተኛ ተከሳሽለአሁን ተጠሪ በመያዣነት የሰጠ ስለሆነ ውሉ ሊፈርስ ይገባል በማለት ነው አንደኛ እና ሁለተኛ አመልካቾች ተዋዋይ ወገን ካልሆኑ በፍብሕቁ መሠረት ውሉ የችሎታ ወይንም የፈቃድ ጉድለት ያለበት ስለሆነ ሊፈርስ ይገባል በማለት ሊጠይቁ የማይችሉ በመሆኑ በፍብሕቁ ላይ የተመለከተው የ ዓመት ይርጋ ጊዜ ለዚህ ጉዳይ አግባብነት አይኖረውም በሌላ በኩልም በተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ በአንቀጽ ላይ የተቀመጠውን የይርጋ ጊዜ በተመለከተም አካለመጠን ያላደረሰ ልጅ በሞግዚቱ ላይ የሚያቀርበውን ክስ አስመልክቶ ተፈጻሚ የሚሆን ሲሆን በዚህ ጉዳይ ግን ውሉ ፈራሽ ነው የተባለው ከፍ ብሉ እንደተጠቀሰው ከሞግዚት አስተዳደር ነጻ ወጥተዋል በተባሉት አንደኛ እና ሁለተኛ አመልካቾችን አስመልክቶ ስለሆነ ድንጋጌው ለዚህ ጉዳይ አግባብነት ያለው አይደለም እንግዲህ ተጠሪ ያነሳው የይርጋ ክርክር በፍብሕቁ እና በቤተሰብ ሕጉ የሚሸፈን ባይሆንም የጋራ የሆነን ንብረት ለማስተላለፍ ወይንም በዋስትና ለመስጠት የሁሉንም የጋራ ባለንብረቶች ስምምነት ማግኘት አንዳለበት በፍብሕቁ ላይ የተመለከተ ሲሆን ነገር ግን የጋራ ባለንብረት ከሆኑት መካከል አንደኛ እና ሁለተኛ ተጠሪዎች በመያዣ ውሉ ስምምነታቸውን ያልሰጡ ስለሆነ ይህም ውሉ ሕግን የሚጻረር መሆኑን የሚያመለክት ነው አንድ ውል ሕግን የሚቃረን ነው በሚባልበት ጊዜ እንዲፈርስ ጥያቄ መቅረብ ያለበት በ ዓመት ጊዜ እንደሆነ ከፍብሕቁ ድንጋጌ መረዳት ይቻላል አመልካቾች ክሱን ቀረቡት ደግሞ በሕጉ ላይ የተቀመጠው የ ዓመት ጊዜ ከማለፉ በፊት ስለሆነ አቤቱታቸው በይርጋ የታገደ አይደለም ሲጠቃለልም የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት የአመልካቾች ክስ በሁለት ዓመት ይርጋ ቀሪ ሆኗል ያለው ለጉዳዩ አግባብነት በሌለው ድንጋጌ ላይ ተመስርቶ በመሆኑ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ አግኝተነዋል ውሳኔ የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመቁ በ ዓም የአመልካቾች ክስ በይርጋ ቀሪ ሆኗል በማለት የሰጠው ውሳኔ አንደዚሁም የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት በመቁ ሐምሌ ዓም ይህንኑ ውሳኔ በማጽናት የሰጠውን ትዕዛዝ በፍብሕሥሥቁ መሠረት ሽረነዋል የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ተጠሪ በፍሬ ጉዳይ ረገድ ያቀረበውን የይግባኝ ቅሬታ መርምሮ የበኩሉን ውሳኔ እንዲሰጥበት ጉዳዩ ተመልሶለታል ግራ ቀኙ ወጭና ኪሳራ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቶ ወደ መቤት ተመልሷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ራታ የሰመቁ ግንቦት ቀን ዓም ዳኞች ሂሩት መለሰ ተሻገር ገስላሴ ታፈሰ ይርጋ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች የኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲቲዩት የቀረበ የለም ተጠሪ አቶ ተፈሪ ማሞ በሌሉበት ተጠሪ የአመልካች ድርጅት ሰራተኛ የነበሩ ሲሆን የኤምኤስሲ ትምህርት እንዲከታተሉ ከአመልካች ጋር ባደረጉት ውል አመልካች በትምህርት በሚቆዩበት ጊዜ ደመወዝ የትቤት ክፍያ ለምርምር ማካሄጃ የሚፈልጉትን ሊከፍልና ተጠሪ ደግሞ በትምህርት ለቆዩባቸው እያንዳንዱ ወር የሁለት ወራት አገልግሎት ለመስጠት ግዴታ ገብተው ትምህርቱን ከተማሩ በኋላ በግዴታቸው መሰረት ግልጋሎት ስላልሰጡ በውሉ መሰረት እንዲፈፅሙ ወይም አመልካች ያወጣውን ወጪ ብር ከነወለዱ እንዲከፍሉ በማለት አመልካች ክስ አቅርቧል ተጠሪ ለክሱ መልስ አንዲሰጡ ተጠርተው ስላልቀረቡ ጉዳዩ በሌለበት እንዲታይ ተደርጓል ጉዳዩ የቀረበለት የፌመደረጃ ፍቤትም አመልካችና ተጠሪ መጋቢት ቀን ዓም ባደረጉት ውል አመልካች ለ ወራት ደሞዝ እየከፈለ ተጠሪን ለማስተማርና ተጠሪ ትምህርታቸውን አጠናቀው ሲመለሱ በአመልካች መቤት ለመስራት ግዴታ መግባታቸውን ካረጋገጠ በኋላ ተጠሪ በውሉ መሰረት እንዲፈፅሙ ማድረጉ የግል ነፃነታቸውን የሚጋፋ በመሆኑ ግራ ቀኙ ባደረጉት ውል ላይ ተጠሪ ግዴታቸውን ባይፈፅሙ አመልካች ያወጣውን ገንዘብ ለመመለስ ግዴታ ስላልገቡና አመልካችም ውል እንዲፈርስ ስላልጠየቁ ገንዘቡን እንዲከፍሉ የቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት የለውም በማለት ክሱን ውድቅ አድርጓል አመልካች በዚህ ውሳኔ ላይ ለፌከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ አቅርበው የነበረ ቢሆንም ፍቤቱ ይግባኙን ሰርዞታል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበው በዚህ ውሳኔ ላይ ነው አመልካች በቅሬታው ተጠሪ ወደውና ፈቅደው የፈረሙት ውል የግል ነፃነታቸውን ይነካል የሚል እምነት የለንም በውሉ መሰረት ቢፈፅሙ የግል ነፃነታቸውን ይነካል የሚባል ቢሆን አንኳን ውሉ በአመልካች በኩል ተፈፅሞ ያበቃ በመሆኑና ተጠሪ ግዴታቸውን ስላልተወጡ ውሉ የሚፈርስበት ሁኔታ አይኖርም ውሉን መፈፀም ግዴታቸውን የሚነካ ከሆነ ግዴታቸውን በአይነት ወይም በገንዘብ የመመለስ የውልም ሆነ የህግ ግዴታ አለባቸው በማለት የስር ፍቤቶች ውሳኔ እንዲሻር ጠይቋል ይህ ችሎትም አመልካች ለተጠሪ ትምህርት ያወጣቸው ወጪዎች ሳይከፈል የመታለፉን አግባብነት ለመመርመር አቤቱታው ለሰበር ችሎት ያስቀርባል ብሏል ተጠሪ እንዲቀርቡ ተጠርተው ስላልቀረቡ ጉዳዩ በሌሉበት አንዲታይ ተደርጓል ችሎቱም መዝገቡን ከተያዘው ጭብጥ አኳያ መርምሯል አመልካች ክስ የመሰረተው ከተጠሪ ጋር ባደረጉት ውል መሰረት አመልካች ግዴታውን ከፈፀመ በኋላ ተጠሪ ግዴታቸውን ባለመወጣታቸው በውሉ መሰረት እንዲፈፅሙ ካልሆነ የከፈላቸውን ደሞዝና የትምህርት ቤት ወጪዎች እንዲተኩለት ነው ተጠሪ አልፈፀሙም የተባለው ትምህርታቸውን ሲጨርሱ ተመልሰው በአመልካች መቤት ግልጋሎት የመስጠት ግዴታቸውን ነው ከፍ ሲል እንደተመለከተው አመልካች አንደኛው የዳኝነት ጥያቄ ተጠሪ በውሉ በገቡት ግዴታ መሰረት በመቤቱ ውስጥ አገልግሎት እንዲሰጡ ነው ነገር ግን የስር ፍቤት አንዳለው ተጠሪ በግድ አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረጉ የግል ነፃነታቸውን የሚነካ በመሆኑና እንዲህ ባለ ጊዜ ደግሞ ውሉ በግድ እንዲፈፀም ማድረግ የተከለከለ በመሆኑ የፍብህቁ ይመለከቷል ውሉ በግድ እንዲፈፀም የቀረበው የአመልካች የዳኝነት ጥያቄ ተቀባይነት የለውም በአማራጭ የቀረበው የዳኝነት ጥያቄ ስንመለከት ተጠሪ በውሉ መሰረት ለመፈፀም ካልፈቀዱ ተጠሪ በትምህርት ላይ በቆዩበት ወቅት አመልካች ለተጠሪ የከፈለው ደሞዝና የትምህርት ቤት ወጪዎች እንዲተካለት የሚጠይቅ ነው የስር ፍቤት ይህን ጥያቄ ውድቅ ያደረገው በግራ ቀኙ በተደረገው ውል ተጠሪ ግልጋሎት ባይሰጡ አመልካች ያወጣውን ወጪ ለመተካት ግልፅ ግዴታ አልገቡም በማለት ነው ግራ ቀኙ ካደረጉት ውል አመልካች ተጠሪ በትምህርት በሚቆዩበት ጊዜ ደሞዛቸውንና ሌሎች ከትምህርቱ ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ወጪዎች ለመሸፈን ተጠሪ ደግሞ ትምህርታቸውን ጨርሰው ሲመለሱ አመልካች ድርጅት ውስጥ ለማገልገል ግዴታ መግባታቸውን የስር ፍቤት አረጋግጧል ተጠሪ ትምህርታቸውን ተምረው የጨረሱ በመሆነ አመልካች ግዴታውን ፈፅሟል ተጠሪ ግን በአርሳቸው በኩል የሚፈለገውን ግዴታ አልፈፀሙም ተዋዋይ ወገን የውሉን ግዴታ ያልፈፀመ ከሆነ ሌላው ወገን ውሉ ባለመፈፀሙ ምክንያት የደረሰበት ጉዳት ካለ የጉዳት ኪሳራ እንዲከፈለው ለመጠየቅ እንደሚችል ከፍብህቁ እና መረዳት ይቻላል ይህን ነጥብ በተመለከተ ይህ የሰበር ችሎት በመቁ እና በሌሎችም መዝገቦች ላይ የህግ ትርጉም ሰጥቶበታል በመሆኑም አመልካች ተጠሪ በውሉ መሰረት ባለመፈፀማቸው ኪሳራ እንዲከፈለው መጠየቁ ተገቢ ሆኖ አግኝተነዋል ኪሳራ ሊከፈለው ይገባል የሚባል ከሆነ የኪሳራው መጠን ምን ያህል ሊሆን ይገባል የሚለው በቀጣይነት ሊታይ ይገባዋል ተዋዋይ ወገን ግዴታውን ሳይፈዕም ቀርቶ በሌላው ወገን ላይ ጉዳት ደርሶ ከሆነ የኪሳራው ልክ ከውል ውጪ ስለሚደርስ ኃላፊነት በሚመለከተው ድንጋጌዎች መሰረት ሊወሰን እንደሚገባ የፍብህቁ ያመለክታል በዚህም መሰረት አመልካች ሊካስ የሚገባው ከደረሰበት ጉዳት ጋር ተመዛዛኝ የሆነ ኪሳራ እንደሆነ ከፍብህቁ እና መገንዘብ ይቻላል በመሆኑም አመልካች ተጠሪ በትምህርት ላይ እያሉ ምን ያህል ደመወዝ እንደከፈላቸው እንዲሁም ከትምህርቱ ጋር ተያያዥነት ላላቸው ጉዳዮች ምን ያህል ወጪ እንዳወጣ በስር ፍቤት የተረጋገጠ ነገር ስለመኖሩ መዝገቡ አያሳይም የኪሳራውን ልክ ለመወሰን ደግሞ እነዚህ ነገሮች ሊረጋገጡ ይገባል በአጠቃላይ አመልካች ከተጠሪ ጋር ባደረገው ስምምነት መሰረት ተጠሪ ትምህርቱን ከተከታተሉ በኋላ በራሳቸው በኩል ያለውን የውል ግዴታ ባለመፈፀማቸው አመልካች ላይ ለደረሰው ጉዳት ኪሳራ ሊከፍሉ ሲገባ ወጪውን ለመተካት በውሉ ላይ በግልፅ አልተስማሙም በሚል ጥያቄው ውድቅ ማድረጉ መሰረታዊ የህግ ስህተት ነው በመሆኑም ተከታዩ ውሳኔ ተሰጥቷል ውሳኔ የፌመደረጃ ፍቤት በመቁ ህዳር ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ እና የፌከፍተኛ ፍቤት በመቁ ሐምሌ ቀን ዓም የሰጠው ትዕዛዝ ተሽራል ተጠሪ በትምህርት ላይ በቆዩበት ጊዜ አመልካች ያወጣውን ወጪ ተጠሪ የመክፈል ግዴታ አለባቸው ብለናል አመልካች ተጠሪ በትምህርት ላይ በቆዩበት ጊዜ ያወጣውን ወጪ ለማስረዳት ያቀረበውን ማስረጃ መሰረት አድርጎ በማጣራት የኪሳራውን መጠን እንዲወስን ጉዳዩን ለፌመደረጃ ፍቤት በፍብሥሥሕቁ መሰረት መልሰናል በዚህ ፍቤት ያወጣውን ወጪ አመልካች ራሱ ይቻል መዝገቡ ተዘግቷል ለመዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ራታ የሰመቁ ሰኔ ቀን ዓም ዳኞች ሂሩት መለሰ ታፈሰ ይርጋ ብርሃኑ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ወሮ እታፈራሁ ኃማርያም የቀረበ የለም ተጠሪ መምህር በቀለ ታችበሌ መምህር አዜብ ታደሰ ኑት የቀረበ የለም ፍርድ ገዳዩ ተጠሪዎች የሸጡላቸው ቤት በሚገኝበት ቦታ ላይ ተጨማሪ ግንባታ ያከናወኑ ቢሆንም ተጠሪዎቹ ስም ስላላዛወሩላቸው ለቤቱ መግዣ የከፈሉት ገንዘብ አንዲመለስላቸውና በተጨማሪ ለሰሩት ቤት ግምቱ እንዲከፈላቸው ጠይቀው ፍቤቱ ተጠሪዎች የሽያጩን ገንዘብ እንዲከፍሉ ሲወስን አመልካች ተጨማሪ ሰራሁ ያሉትን ቤት ግምት ክፍያ ውድቅ በማድረግ በሰጠው ውሳኔ ላይ የቀረበ የሰበር አቤቱታ ነው አመልካች ለፌመደረጃ ፍቤት ባቀረቡት ክስ ተጠሪዎች በድሬደዋ ከተማ ቀበሌ ክልል ውስጥ ካላቸው ይዞታ ላይ ቀንሰው ከሸጡላቸው እና ብር ፃያ ዘጠኝ ሺህ ከከፈሏቸው በኋላም ስመርስቱን ለማዛወር ፈቃደኛ ባለመሆናቸው የወሰዱትን ገንዘብ እንዲመልሱ በይዞታው ላይ ብር ሰማኒያ ሺህ የሚያወጣ ቪላ ቤት ስለሰሩ ይህንኑ ገንዘብ እንዲመልሱላቸውና በአደራ ያስቀመጡት እቃ ዋጋ እንዲከፍሏቸው ጠይቀዋል ተጠሪዎች በበኩላቸው የሽያጭ ውል ማድረጋቸውን ሳይክዱ ስመርስቱን ለማዛወር ፈቀደኛ ስለሆኑ የሽያጩን ገንዘብ የሚመለሱበት ምክንያት የሌለ መሆኑንና አመልካች በረቁቅ የሽያጭ ውሉ ካልተስማሙ የሰሩትን ቤት አፍርሰው ከሚሄዱ በቀር የቤቱን ግምት የሚከፍሉበት ምክንያት የሌለ መሆኑን በተጨማሪም በአደራ የተረከቡት ንብረት አለመኖሩን በመግለፅ ተከራክረዋል ፍቤቱም የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ የቤት ሽያጭ ውሉ ህጉ በሚጠይቀው መሰረት በውል አዋዋይ ፊት ወይም በዳኛ ፊት ስላልተደረገ ረቂቅ ቢሆንም ይህንን መነሻ በማድረግ አመልካች ብር ፃያ ዘጠኝ ሺህ ለተጠሪዎች ስለከፈሉ ተጠሪዎች ይህንኑ ገንዘብ እንዲከፍሉ በቦታው ላይ አመልካች ሰራሁ የሚሉትን ቤት ስለከፈሉ ተጠሪዎች ይህንኑ ገንዘብ እንዲከፍሉ በቦታው ላይ አመልካች ሰራሁ የሚሉትን ቤት በተመለከተ ምንም እንኳን በቦታው ላይ አመልካች ቤት መስራታቸውን ተጠሪዎች ያልካዱ ቢሆንም አመልካች የገለፁትን ያህል ገንዘብ ለማውጣታቸው ያቀረቡት ማስረጃ ስለሌለ ጥያቄው ተቀባይነት የለውም አመልካች ለተጠሪዎች በአደራ የሰጡት ንብረት ስለመኖሩ በማስረጃ ስላላስረዱ በዚህ ረገድ የቀረበው ክስም ተቀባይነት የለውም በማለት ውሳኔ ሰጥቷል በዚህ ውሳኔ ላይ አመልካች ለፌከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ ቢያቀርቡም የስር ፍቤት ውሳኔ ፀንቶባቸዋል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበው በዚህ ውሳኔ ላይ ነው አመልካች በቅሬታቸው አመልካች በይዞታው ላይ ቤት ስለመስራታቸው ተጠሪዎች ስላመኑ ግንባታው በባለሙያ ተገምቶ እንዲቀርብ ማድረግ ወይም ቢያንስ ተጠሪዎች ያወጣል ያሉትን ግምት እንኳን እንዲከፈል ማድረግ ሲችል መታለፉ መሰረታዊ የህግ ስህተት ነው የሚል ነው ችሎቱም ተጠሪዎች አመልካች ለቤት መስሪያ ያወጣችውን የተወሰነውን እንከፍላለን እያሉ የስር ፍቤት ጥያቄውን ውድቅ የማድረጉን አግባብነት ለመመርመር አቤቱታው ለሰበር ችሎት ያስቀርባል በማለቱ ግራ ቀኙ ቀርበው የቃል ክርክራቸው ተሰምቷል ተጠሪዎች አመልካች ቤት መስራታቸውን ሳይክዱ በመጠኑ ላይ ተከራክረዋል ችሎቱም መዝገቡን መርምራል አመልካች በስር ፍቤት ክስ የመሰረቱት ከተጠሪዎች ጋር ያደረጉት የቤት ሽያጭ ውል ሊፈፀም ባለመቻሉ በሽያጩ ውል ምክንያት የከፈሉት ገንዘብ አንዲሁም ቤቱን ገዝቸዋለሁ በሚል ሃሳብ በይዞታው ላይ የሰሩት ተጨማሪ ቤት ግምት እንዲከፈላቸው ነው ተጠሪዎች ለክሱ በሰጡት መልስ በሽያጩ ውል መሰረት ለመፈፀም ፈቃደኛ በመሆናቸው ገንዘቡን ሊመልሱ እንደማይገባ ገልፀዋል ምንም እንኳን አመልካች ክስ ሲመሰርቱ ውሉ ይፍረስልን በሚል በግልፅ ያስቀመጡት ነገር ባይኖርም የክሱ ይዘት ሲታይ ውሉ ፈርሶ ወደነበርንበት እንድመለስ የሚል ጥያቄ ያዘለ ነው ተጠሪዎችም የሚከራከሩት በውሉ መሰረት ለመፈፀም ፈቃደኛ በመሆናቸው ውሉ ሊፈርስ አይገባም በማለት መሆኑን መረዳት ይቻላል ለክርክር ምክንያት የሆነው የሽያጭ ውል ህጉ የሚጠይቀውን የአፃፃፍ ፎርምን የተከተለ አለመሆኑን ከመዝገቡ ተረድተናል በህጉ የተመለከተውን የአፃፃፍ ፎርም አለመከተልም ውሉን ለማፍረስ በቂ ምክንያት እንደሚሆን በፍብህቁ መገንዘብ ይቻላል ውሉ መፍረሱ የሚያስከትለው ውጤትም ተዋዋዮቹን በተቻለ መጠን ውለታው ከመደረጉ በፊት ወደነበሩበት ሁኔታ መመለስ ነው የስር ፍቤት በውሳኔ ላይ አመልካች የውል ይፍረስልኝ ክስ አላቀረቡም በማለት ቢተችም ከፍ ሲል እንደተመለከተው የአመልካች ክስ ይዘት ይኸው ሲሆን ፍቤቱም ቢሆን ውሉ የህጉን መስፈርት ያላሟላ በመሆኑ ግራ ቀኙ ወደነበሩበት ሊመለሱ እንደሚገባ ተቀብሏል በዚህም መሰረት ተጠሪዎች በሽያጩ ውል ምክንያት የወሰዱትን ገንዘብ እንዲመልሱ ወስኗል ነገር ግን በተያዘው ጉዳይ ግራ ቀኙ ወደነበሩበት የሚመለሱት ተጠሪዎች የሽያጩን ገንዘብ አንዲከፍሉና አመልካች ቤቱን እንዲያስረክቡ በማድረግ ብቻ አይደለም አመልካች ተጨማሪ ቤት ሰርቻለሁ በማለት የሚከራከሩ ሲሆን ተጠሪዎችም አመልካች ቤት መስራታቸውን አልካዱም ክርክራቸው ሊከፍሉ በሚገባቸው የቤት ግምት መጠን ላይ ነው ተጠሪዎች ፍብህቁ እና መሰረት አመልካች በይዞታው ላይ ለገነቡት ቤት ሊከፍሉ የሚገባው የቤቱን ግምት ነው በማለት ተከራክረዋል እነዚህ የህጉ ድንጋጌዎች ባለይዞታ ሳይቃወም በይዞታው ላይ የተሰራውን ግንባታ ለማስለቀቅ ስለሚችልበት ሁኔታ የሚናገሩ ናቸው አመልካች ግን ግንባታውን የሰሩት በዚህ አይነት ሁኔታ ሳይሆን በግራ ቀኙ በተደረገው የሽያጭ ውል መሰረት ቤቱን ገዝቻለሁ የቤቱ ባለቤት ሆኛለሁ በሚል እምነት ነው ምንም እንኳን ውሉ በህግ የተደነገገውን የአፃፃፍ ስርዓት ባለመከተሉ ፈራሽ ቢሆንም ውሉ በመፍረሱ ወይም በመሰረዙ ምክንያት ንብረት የመመለስ ግዴታ ያለበት ሰው ንብረቱን ለውጦ ወይም በዚሁ ላይ ወጪ አውጥቶ ከሆነ ባወጣው ወጪ መጠን ሊጠይቅ እንደሚገባ የፍብህቁ ያመለክታል ስለሆነም አመልካች ቤቱን እንዲለቁ ሲደረግ ተጠሪዎች ሊከፍሉ የሚገባው አመልካች በይዞታው ላይ የሰሩት ቤት የሚያወጣውን ዋጋ በሙሉ እንጂ በፍብህቁ እና መሰረት አይደለም ተጠሪዎች በዚህ የሰበር ችሎት አመልካች ቤቱን ያለ ግንባታ ፈቃድ የሰሩት በመሆኑ የቤቱን ግምት ልንከፍል አይገባም በማለት የተከራከሩ ቢሆንም ይህ ክርክር በስር ፍቤት ያልተነሳ አዲስ ክርክር በመሆኑ ተቀባይነት የለውም በሌላ በኩል የስር ፍቤት አመልካች ቤት ለመስራታቸው በተጠሪዎችም መታመኑን ተቀብሏል የአመልካችን ጥያቄ ውድቅ ያደረገው ቤቱን ለመስራት ብር ሰማኒያ ሺህ ለመውጣቱ አመልካች ማስረጃ አላቀረቡም ነገር ግን ቤት መስራቱ እስካልተካደ ድረስ የቤቱን ዋጋ ግምት ለማወቅ ምትክ ዳኛ ሊሾም የሚችል መሆኑ በፍብሥሥሕቁ ስር ተመልክቷል በመሆኑም ፍቤት ግምቱ በባለሙያ ተገምቶ እንዲቀርብ ማድረግ ሲችል አመልካች አላስረዱም በሚል ብቻ ማለፉ መሰረታዊ የህግ ስህተት ነው በመሆኑም ተከታዩ ውሳኔ ተሰጥቷል ውሳኔ የፌመደረጃ ፍቤት በመቁ መጋቢት ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ እና የፌከፍተኛ ፍቤት በመቁ ሐምሌ ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ ተሻሽሏል አመልካች የሰሩትን ቤት ዋጋ ግምት ተጠሪዎች የመክፈል ግዴታ አለባቸው የስር ፍቤት ቤቱን በባለሙያ አስገምቶ ግምቱን ካጣራ በኋላ ተገቢውን ውሳኔ እንዲሰጥ ጉዳዩን በፍብሥሥሕቁ መሰረት መልሰናል ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ለመዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ራታ የሰመቁ ሀምሌ ቀን ዓም ዳኞች ሐጎስ ወልዱ ሂሩት መለሰ ታፈሰ ይርጋ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካችፁ የባህርና ትራንዚት አገልግሎት ድርጅት ነፈጅ አቶ መላኩ መኮንን ቀረቡ ተጠሪ አደጋ መከላከልና ዝግጁነት ኤጀንሲ ነፈጅ ወሮ መርከቧ ሽጉጤ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ችሎት የሰጠው ውሣኔ የህግ ትርጉም ስህተት ያለበት ስለሆነ ይታረምልኝ በማለት ጥር ቀን ዓም በተፃፈ ስላመለከቱ ነው ክርክሩ በመጀመሪያ የታየው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነው በከፍተኛው ፍርድ ቤት አመልካች በአጭር ሥርዓት እንዲታይለት ባቀረበው ማመልከቻ ከተጠሪ ጋር እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር ዓም የትራንዚት አገልግሎት የሰጠና የደንበኝነት ውል ያለው መሆኑን ገልፆ አመልካችና ተጠሪ ሂሳብ ተሣሥበው እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር እስከ ሰኔ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር ዓም እስከ ሰኔ ቀን ዓም አመልካች ለተጠሪ ለሰጠው አገልግሎት ያልተከፈለ ብር ሰባት ሚሊዮን ዘጠኝ መቶ ፃምሣ አምስት ሺ ሁለት መቶ ሰባ አንድ ብር ከአርባ ሁለት ሣንቲም ያለ መሆኑን በማረጋገጥ ተጠሪ እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር እና ግንቦት ቀን ዓም የተፃፉ ሰነዶችን ፈርሟል ስለዚህ ገንዘቡን እንዲከፍል በማለት ክስ አቅርቧል ተጠሪ በይርጋ ጊዜ ያለውን ዕዳ አመልካች በአጭር ሥርዓት ታይቶ እንዲወሰንለት የጠየቀ በመሆነ መከላከያ እንዲያቀርብ ይፈቀድልኝ በማለት ጠይቋል የከፍተኛው ፍርድ ቤት ተጠሪ ያቀረበው ብቁ መከላከያ አይደለም በማለት ውድቅ አድርጎ ተጠሪ አመልካች በክሱ የጠየቀውን ገንዘብ እንዲከፍሉ በማለት ወስኗል ተጠሪ በከፍተኛው ፍርድ ቤት ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ችሎት አቅርቧል ይግባኝ ሰሚው ፍቤት አመልካች አስራስድስት ዓመት ካለፈ በኋላ የአገልግሎት ክፍያ እንዲከፈለው የጠየቁ በመሆኑ ክሱ በይርጋ ይታገዳል በማለት ወስኗል ተጠሪ አመልካች ለሰበር ባቀረበው አቤቱታ ይግባኝ ሰሚው ችሎት ውሣኔ የሰጠው የህግ ትርጉም በተከራካሪ ያልቀረበና በፍትሐብሔር ህግ ቁጥር ድንጋጌ ያላገናዘበ ነው አመልካችና ተጠሪ የረዥም ጊዜ ደንበኞች ቢሆንም በየወቅቱ ሂሳባቸው እያጣሩ የሚዘጉ አልነበረም ተጠሪ ለአመልካች የከፈለው የአገልግሎት ዋጋና ያልከፈለው ሂሳብ ተጣርቶ የታወቀው እንደ ኤአ በጋራ ሒሳቡን በማስታረቅ በተሠራው ሥራ ነው አመልካች ክፍያውን ለመጠየቅ የሚችለው ሒሳቡ ተጣርቶ የሁለቱ ወገኖች ሂሳብ ለማስታረቅ ሥራ ከተሠራና ሒሳቡ ከተለየ በኋላ በመሆኑ ይግባኝ ሰሚው ችሎት አገልግሎት የተሰጠበትን ዓመት መነሻ በማድረግ ይርጋው አልፏል በማለት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው ከዚህ በተጨማሪ በይግባኝ ችሎት አተረጓጎም የአስር ዓመት ይርጋ ያላለፈበትን እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር እስከ ያለውን ሒሳብ አላግባብ በይርጋ ይቋረጣል በማለት መወሰኑ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር እንዲታረምልን በማለት አመልክተዋል ተጠሪ በበኩሉ የይርጋ ጊዜው መታሰብ ያለበት አመልካች አገልግሎቱን ከሰጠበት ጊዜ ጀምሮ መሆን አለበት አመልካች የትራንዚት ሥራውን ጨርሶ ንብረቱን ለተጠሪ ካስረከበበት ወይም በውሉ በእሱ በኩል ያለውን ግዴታ ከተወጣበት ቀን ጀምሮ ሒሳቡን ከመጠየቅ የሚከለክለው ነገር የለም የይርጋ መከራከሪያ ክሱን ለመከላከል ጠቃሚ ነጥብ መሆን አንስተን የከፍተኛ ፍርድ ቤትን ጠይቀናል ስለዚህ በተከራካሪዎች ያልተነሣ ነጥብ ይግባኝ ሰሚው በጭብጥነት በመያዝ የሰጠው ውሣኔ የለም ስለዚህ የአመልካች ማስረጃዎች አመልካች ክፍያ የጠየቀው ክስ ካለፈ በኋላ መሆኑን የሚያስረዱ በመሆኑ የሰበር አቤቱታው የህግ መሠረት የለውም በማለት መልስ ሰጥቷል አመልካች በፅሑፍ የመልስ መልስ አቅርቧል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ችሎት የአመልካች ክስ የይርጋ የጊዜ ገደብ ያለፈበት በመሆኑ በይርጋ ቀሪ ነው በማለት የሰጠው ውሣኔ ተገቢ ነው ወይስ አይደለም። የሚለው ነጥብ ከፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ዐ ድንጋጌዎች አንፃር መመዘን ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል አንድ ውል በሀይል ሥራ ወይም በመገደድ የተፈፀመ ነው ተብሎ የሚፈርሰው ተዋዋዩን ራሱን ወይም ወላጆቹን ወይም ተወላጆቹን ወይም ባልን ወይም ሚስትን ከባድና የማይቀር አደጋ በህይወቱ በአካሉ በክብሩ ወይም በንብረቱ አእንደሚመጣበት ያሳመነው ሲሆንና ተዋዋዩን ሥጋት ላይ የጣለው ሆኖ ሲገኝ አንደሆነ ከፍትሐብሔር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ እና ንዑስ አንቀፅ ድንጋጌዎች ለመገንዘብ ይችላል በህጉ መስፈርት በተዋዋዩ ላይ የሚደርሰው አደጋ ከባድ የማይቀር ነው የሚል እምነት የሚያሣድርና ለስጋት የሚዳርግ መሆኑን የማስረዳት ግዴታና ኃላፊነት ውሉ በመገደድ የፈፀምኩት ስለሆነ ሊፈርስልኝ ይገባል በማለት የሚጠይቀው ወገን ነው በያዝነው ጉዳይ ተጠሪ የስጦታ ውሉን የፈረምኩት ሁለተኛ አመልካች ውሉን ካልፈረምሽ እዚህ ቤት እትኖሪም በማለት ስላስፈራራንና ስለዛተብኝ ነው የሚል ምስክርነት ቃል የሰጡ ሲሆን ሌሎችም ምስክሮች ተጠሪ ሁለተኛ አመልካችና ፈፅመውብኛል እያሉ የነገራቸው መሆኑን የሚመሰከሩ ናቸው ሆኖም ዝቅተኛ አደጋ የሚያስከትል መድረሱን አርግጠኛ ያልሆነ ዛቻና ማስፈራራት ተደርጎብኛል በሚል ውሉ እንዲፈርስ መጠየቅ እንደማይቻልና የሀይል ተግባሩ በህይወቱ ወይም በአካሉ ወይም በንብረቱ ላይ ከባድና የማይቀር አደጋ አንደሚደርስበት የሚያሣምን መሆን እንዳለበት በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ዐ የተደነገገ በመሆኑ ተጠሪ በሰነዶችና ውል ምዝገባ ጽቤት በመቅረብ ለአንደኛ አመልካች የስጦታ ውል ያደረግሁት ሁለተኛው አመልካች ውሉን ካልፈረምሽ እዚች ቤት አትኖሪያትም ብሎ ስለዛተብኝና ስላስፈራራኝ ነው በማለት የስጦታ ውሉ እንዲፈርስ ተጠሪ ያቀረቡት ጥያቄ በፍትሐብሔር ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ እና የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ዐ ድንጋጌ መሠረት ያላደረገና ተቀባይነት የሌለው ሆኖ አግኝተነዋል ስለሆነም ተጠሪ ሚያዝያ ቀን ዓም በሰነዶችና ውል ምዝገባ ጽቤት ቀርበው በውል አዋዋይ ባለሥልጣን ፊት ፈርመው ለአንደኛ አመልካች የጅምር የመኖሪያ ቤት ስጦታ ውል ያደረጉት በፍትሐብሔር ህጉ ድንጋጌዎች መሠረት በመሣሣት በተንኮል ወይም በመገደዳቸው መሆኑን የማስረዳት ግዴታና ኃላፊነታቸውን አልተወጡም ተጠሪ በውል አዋዋይ ፊት የተደረገ ውል ጉድለት ያለበትና የሚፈርስበት በቂ ህጋዊ ምክንያት ያለ መሆኑን በማስረጃ ሣያስረዱና ሣያረጋግጡ የበታች ፍርድ ቤቶች አንድ ውል በስህተት የተደረገ ነው በተንኮል የተፈፀመ ወይም በመገደድ የተፈፀመ ነው ተብሎ የሚፈርሰውም ምን ምን ሁኔታዎች ተሟልተው ሲገኙ አንደሆነ ከላይ በዘረዘርናቸው የፍትሐብሔር ህግ ድንጋጌዎች የተቀመጠውን መሥፈርት ሣያገናዝቡ የስጦታ ውል በስህተትና በተንኮል የተፈፀመ ስለሆነ እንዲፈርስ በማለት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል ውሣኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤትና የከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጡት ውሣኔ ተሽራል ተጠሪ እና ሁለተኛ አመልካች ለአንደኛ አመልካች ሚያዝያ ቀን ዓም ያደረጉት ጅምር የመኖሪያ ቤት ስጦታ ውል ህጋዊ አስገዳጅነትና ተፈፃሚነት ያለው ውል ነው ብለናል ፍዘ በዚህ ፍርድ ቤት አመልካቾችና ተጠሪ ያወጡትን ውጭ ለየራሳቸው ይቻሉ ይህ ፍርድ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት በሙሉ ድምፅ ተሰጠ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ስፈፃፀም የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሒሩት መለሰ ብርሃኑ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች አቶ ፀሐይ ወንድም ቀረቡ ተጠሪ አቶ አያለው መለስ አልቀረቡም ወት ፍሬህይወት ተመስገን ቀረቡ መዝገቡን መርምረን ተከታዮን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ በዚህ መዝገብ የቀረበው ጉዳይ የውሳኔ አፈፃፀም የሚመለከት ነው ጉዳዩ የውርስ ንብረት ክፍፍልን መነሻ ያደረገ ሲሆን ግራ ቀኙ በአይነት ለመከፋፈል ከስምምነት ለመድረስ አለመቻላቸውን ጠቅሶ በጨረታ ተሸጦ ውጤቱ እንዲቀርብ ሲል የምስራቅ ጎጃም ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በአፈፃፀም መዝገብ የሰጠውን ትዕዛዝ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎቶች በማጽናታቸው አመልካች ለዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት አቤቱታ አቅርበዋል አመልካች የካቲት ቀን ዓም ጽፈው ያቀረቡት አቤቱታ ይዘት ባጭሩ የውርስ ሐብቱን ስመሐብት ወደ ስማቸው ለማዞር ያቀረቡትን አቤቱታ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ሳይሰጥበት ማለፉ እና የቤቱ ዋጋ በባለሙያ ወይም በሽማግሌ ሳይገመት ቤቱ በወር በሚያስገኘው የኪራይ ገቢ መነሻ በጨረታ እንዲሸጥ መደረጉ መብታቸውን እንደሚጎዳ ጠቅሰው ንብረቱን በስምምነት ለመሸጥ ወይም ለማከራየት እንዲችሉ እንዲወሰን አመልክተዋል ይህ ችሎትም አቤቱታውን ከመረመረ በላ የስር ፍቤት አፈፃፀሙን የሰራው በተከራከሪ ወገኖች ፈቃድ አና በውሳኔው መሠረት መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ተጠሪዎችን አስቀርቧል አንደኛ ተጠሪ ጥር ቀን ዓም ጽፎ ባቀረቡት መልስ በውሳኔው መሠረት ቤቱን ማስረከቡን ገልጺል ሁለተኛ ተጠሪ ጥር ቀን ዓም በጽሑፍ በሰጡት መልስ ከአመልካች ጋር ወራሽ መሆናቸውን ጠቅሰው ቤቱን በአይነት ለመከፋፈል አመቺ አለመሆኑን አመልካች እያወቁ ቤቱን ይዞ አፈፃፀሙን ማጓተት ተገቢ አለመሆኑን ጠቅሰው ቤቱ በጨረታ ተሸጦ ገንዘቡን እንዲካፈሉ እንዲወሰን አመልክተዋል የግራ ቀኙ ክርክር እና የጉዳዩ አመጣጥ ከላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም ከተያዘው ጭብጥ አንፃር ጉዳዩን መርምረናል በዚህ ፍቤት ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በዚህ ፍቤት ምላሽ የሚያሻው ነጥብ ግራ ቀኙ ንብረቱን በስምምነት ለመከፋፈል ያልቻሉ እንደሆነ የጨረታው ሽያጭ መነሻ ዋጋ ተብሎ የተወሰደውን አግባብነት እንደሚከተለው መርምረናል ከከፍተኛው ፍቤት ትፅዛዝ መረዳት እንደተቻለው የጨረታ መነሻ ዋጋ ተብሎ የተጠቀሰው ብር አስራ ስድስት ሺህ አምስት መቶ ፃያ ሰባት ከፃያ ዘጠኝ ሣንቲም ቤቱን የቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ ማከፋፈያ የተከራየበት ግምት መሆኑ ነው ይህ ገንዘብ የቤቱ የአመት የኪራይ ዋጋ ስለመሆኑ አመልካች በአቤቱታቸው ገልፀዋል ተጠሪዎች ይህ ሐሰት ነው አላሉም ይህ ፍሬ ነገር ሲታይ ቤቱ በሐራጅ እንዲሸጥ ሲወሰን የቤቱ ዋጋ ተብሎ ሊወሰድ የሚገባው የኪራይ ዋጋ ማለት አንዳልሆነ መረዳት የሚያዳግት አይደለም አፈፃፀሙን የያዘው ፍቤት ግን የኪራይን ዋጋ ለቤቱ ሽያጭ የጨረታ መነሻ ዋጋ አድርጎ ወስዶታል በፍብሕግ ቁጥር እና ተከታዮቹ ድንጋጌዎች የውርስ ንብረት ግምት አፈፃፀም ተመልክቷል በዚህ ድንጋጌ መሠረት የንብረቱ ግምት በወራሾች ስምምነት ሊወሰን የሚችል ሲሆን ከስምምነት ካልደረሱ እነሱ በመረጧቸው የሽምግልና ዳኞች አሊያም ፍቤቱ በሚመርጣቸው የሽምግልና ዳኞች ሊገመት እንደሚችል ተጠቅሷል ይህም ካልተቻለ በፍብሕግ ድንጋጌ ቁጥር መሠረት በባለሙያ እንዲገመት ማድረግ ይገባል ይህ ግምት የሚከናወነው የንብረቱን ይዞታ እና የገቢያ ዋጋ ለማመልከት እንደሆነ መረዳት ይቻላል በተያዘው ጉዳይ ፍቤቱ የንብረቱ ግምት ነው ብሎ የኪራይ ዋጋ ግራ ቀኙ የተስማሙበት ነው በማለት ለሽያጭ መነሻ ዋጋ ግምት አድርጎ መውሰድ አግባብ ሆኖ አላገኘነውም ስለሆነም በዚህ ገረድ ፍሃቤቱ የሰጠው ትዕዛዝ የግራ ቀኙን መብት የሚያጣብብ ከመሆኑ አንፃር እንዲሁም በሕጉ ከተመለከተው አግባብ ውጪ በመሆኑ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ አግኝተናል ስለሆነም ሊታረም ይገባል ብለናል ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ የምሥራቅ ጎጃም ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ የሰጠው የአፈፃፀም ትዕዛዝ እና የአማራ ብክመጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ በመቁ የሰጠው ትዕዛዝ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ተሽሯል ግራ ቀኙ የሚከራከሩበት የውርስ ንብረት ዋጋ በግራ ቀኙ ስምምነት አሊያም በባለሙያ ተገምቶ እንዲቀርብ በማድረግ የሐራጅ ሽያጭ እንዲደረግና በውጤቱም መሠረት እንዲያስፈጽም መዝገቡ በፍብሥሥሕግ ቁጥር መሠረት ለምሥራቅ ጎጃም ከፍተኛ ፍቤት እንዲመለስ አዝዘናል የዚህ ፍቤት ውጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ይመለስ ይፃፍ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሶበ የሰመቁ ግንቦት ቀን ዓም ዳኞችፁ ጊሩት መለሰ ተሻገር ገስላሴ ታፈሰ ይርጋ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች አቶ ሰመንጉስ አሰፋ ቀረቡ ተጠሪ መርት ምህረት ክበበው ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ በጋብቻ ወቅት በግል ለመጣ እዳ ለአፈፃፀም የሚውለውን ንብረት የሚመለከት ነው ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ አመልካች በአሁኑ ተጠሪ ላይ በይርጋለም ከተማ የመደረጃ ፍቤት በመሰረቱት የአፈፃፀም ማመልከቻ ነው የአፈፃፀም ማመልከቻ ይዘቱም ባጭሩ አመልካች የአሁኑ ተጠሪ ባለቤት በነበሩት በአቶ ፀጋዬ ከበደ ላይ የብድር ገንዘብ ይከፈለኝ ጥያቄ አቅርበው በዋናው ጉዳይ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በላ አቶ ፀጋዬ ከበደ የብድር ገንዘቡን ለአሁኑ አመልካች እንዲከፈላቸው የተወሰነ መሆኑን ገልፀው አፈፃፀሙ በተጠሪ ደሞዝ እንዲቀጥልላቸው ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው በዚህ መሰረት አፈፃፀሙ ቀጥሎ ተጠሪ በሌሉበት እንዲታይ ተደርጐ ከተጠሪ ደመወዝ ኛ እየተቆጠረ ለአፈፃፀሙ እንዲውል የሚል የፍርድ ትእዛዝ ተሰጥቷል ከዚህ በኋላም ተጠሪ አዳውን የማያውቁት መሆኑን ገልፀው በሌሉበት የተሰጠው የአፈፃፀም ትእዛዝ እንዲነሳላቸው አመልክተው የስር ፍርድ ቤት ሳይቀበለው ቀርቷል የአሁኗ ተጠሪ በዚህ ውሳኔ ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ ፍርድ ቤቱ አእዳው የመጣው በተጠሪ ባለቤት በነበሩት ግለሰብ የግል ጉዳይ በመሆኑ በተጠሪ ደመወዝ አፈፃፀሙ ሊቀጥል የሚችልበት የሕግ ምክንያት የለውም የሚለውን ምክንያት በመያዝ የስር ፍርድ ቤትን ውሳኔ ሽሮታል ይህ ውሳኔ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚውም ሆነ ሰበር ሰሚው ችሎት ሙሉ በሙሉ ፀንቷል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም በዚሁ ውሳኔ ባለመስማማት ለማስቀየር ነው አመልካች ነሐሴ ቀን ዓም በፃፉት ሁለት ገጽ የሰበር አቤቱታ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ላይ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል አቤቱታቸው ተመርምሮም በሰበር ችሎቱ ሊታይ ይገባዋል ተብሎ በመወሰኑ ተጠሪ ቀርበው መጋቢት ቀን ዓም በተፃፈ አንድ ማመልከቻ መልሳቸውን ሰጥተዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመረውም አመልካች ያስፈረዱት ፍርድ በተጠሪ ደመወዝ ላይ እየተቆጠረ ሊፈፀም አይገባም ተብሎ መወሰኑ ባግባቡ መሆን ያለመሆኑ በጭብጥነት ሊታይ የሚገባው ሆኖ አግኝቶታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካች ዋናውን ፍርድ ያስፈረዱት በተጠሪ ባለቤት በነበሩት አቶ ፀጋዬ ከበደ ሲሆን እዳውም በግል የመጣ መሆኑ በፍርድ መረጋገጡን ነው እንዲሁም አቶ ፀጋዬ ከበደ የግል ንብረት የሌላቸው ስለመሆኑ አልተረጋገጠም በመሰረቱ አንድ ተጋቢ በግሉ ያመጣው አዳ ከሌላኛው ተጋቢ የጋራ ንብረት እንዲከፈል የሚደረገው አዳውን ያመጣው ተጋቢ በግሉ መክፈል ያልቻለ መሆኑ ሲረጋገጥ እና እዳው የመጣው በጋብቻ ወቅት ሆኖ ተጋቢዎቹ እዳው በሚከፈልበት ወቅት የፀና ጋብቻ ውስጥ ያሉ ከሆነ ስለመሆኑ ለውሳኔው መሰረት ከሆነው የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግም ሆነ ከተሻሻለው የፌዴራሉ የቤተሰብ ሕግ አዋጅ ቁጥር ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ የምንገነዘበው ጉዳይ ነው በተያዘው ጉዳይ እዳው በአቶ ፀጋዬ ከበደ በግል የመጣ እና ለቤተሰቡ የጋራ ጥቅም ያልዋለ መሆኑ የዞኑ ከፍተኛ ፍቤትም ሆነ የክልሉ በላይ ፍቤቶች ያረጋገጡት ነጥብ ነው እንዲህ ከሆነ ተጠሪ ከአቶ ፀጋዬ ጋር እዳው ሲወሰድ ጋብቻ መስርተው ነበር ተብሎ ለጋራ ጥቅም ላልዋለውና በግልጽ አቶ ፀጋዬ ለግል ጉዳይ ብለው ለተበደሩት ገንዘብ የተጠሪ ደመወዝ የሚቆረጥበት የሕግ አግባብ የለም ስለሆነም አመልካች በአቶ ፀጋዬ የግል ንብረት ላይ አፈፃፀሙን ከሚቀጥሉ በስተቀር በተጠሪ ደመወዝ ላይ አፈፃፀሙን እንዲቀጥሉ የሚደረግበት የሕግ አግባብ የለም በመሆኑም በጉዳዩ ላይ በተሰጠው ውሳኔ በሥነሥርአትም ሆነ በመሰረታዊ ሕግ ረገድ የተፈፀመ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት አልተገኘም በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ በሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ ታህሣሥ ቀን ዓም ተሰጥቶ በደብብሕብክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚው ችሎት በመቁ ግንቦት ቀን ዓምበሰበር ችሎቱ በመቁጥር ሐምሌ ቀን ዓም የጸናው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ፀንቷል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ የሰመቁ ሐምሌ ቀን ዓም ዳኞች ሐጐስ ወልዱ ሂሩት መለሰ ታፈሰ ይርጋ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ወሮ ድልበጌ ራሕመቶ ተጠሪዎች የባህር ትራንዚት አገልግሎት ድርጅት ነፈጅ መላኩ መኩንን የአቶ መሐመድ ዑስማን ወራሾች ሙሠማ መሐመድ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ለሰበር አቤቱታው መነሻ የሆነው ጉዳይ በአፈጻጸም ጊዜ የተነሳን ክርክር የሚመለከት ነው ከመዝገቡ እንደሚታየው አንደኛ አመልካች የፍርድ ባለመብት ሲሆን የሁለተኛ ተጠሪዎች አውራሽ አቶ መሐመድ ዑስማን ደግሞ የፍርድ ባለዕዳ ነው አመልካች ክርክሩ ውስጥ የገባችው የፍርድ ባለመብቱ የአፈጻጸም ትዕዛዝ በሐራጅ ይሸጥ ያሰጠበት ቤት የፍርድ ባለዕዳ ንብረት አይደለም ቀደም ሲል ኑርሑሴን በርፄ የተባለው ሰው ንብረት የነበረ በኋላም ከዚህ ሰው ወራሾች እነ ዘይኑ ኑርሑሴን ላይ የገዛሁት ነው በንብረቱ ላይ የተሰጠው የሐራጅ ትዕዛዝ እና አግድ ይነሳልኝ በማለት በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት በማለት መቃወሚያ በማቅረብዋ ነው መቃወሚያው የቀረበለት ፍቤት የግራ ቀኝ ወገኖችን ክርክር ከሰማ በኋላ የአመልካችን መቃወሚያ በመቀበል የሐራጁ ሽያጭ ቀሪ ሆኖ ቤቱ ለአመልካች ይለቀቅ በማለት ወስኖአል በሌላ በኩል ደግሞ አንደኛ ተጠሪ ውሳኔውን በመቃወም ለፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ በማቅረቡ ክርክሩ በድጋሚ የተሰማ ሲሆን ፍቤቱም አመልካች ቤቱን ገዝቻለሁ በማለት ውል ከማቅረብዋ ውጪ ስመሃብቱን በስምዋ አላዛወረችም ባለቤት ናት ለማለት የሚያስችል ማስረጃ የላትም የሚሉትን ምክንያቶች በመስጠት መቃወሚያው ተቀባይነት የለውም ብሎአል በዚህ መሠረትም በሥር ፍቤት የተሰጠውን ውሳኔ ሽሮአል ጉዳዩ በይግባኝ የቀረበለት የፌዴራል ጠፍቤትም ውሳኔው ጉድለት የለበትም በማለት የአመልካችን ይግባኝ ሰርዞአል የሰበር አቤቱታው የቀረበው በዚህ ላይ ነው እኛም አመልካች ግንቦት ቀን ዓም በጻፈችው ማመልከቻ ያቀረበችውን አቤቱታ መሠረት በማድረግ ተጠሪዎችን አስቀርበን ክርክሩን ሰምተናል አቤቱታው በሰበር ችሎት እንዲታይ የተወሰነው ለክርክሩ መነሻ የሆነው ቤት በውል መገዛት እየታወቀ በስምሽ አልተመዘገበም በሚል ምክንያት መቃወሚያዬ ውድቅ መደረጉ አግባብ አይደለም የሚለውን የአመልካች አቤቱታ ሊመረመር ይገባል በመባሉ ነው በመሆኑም በዚህ ረገድ ግራቀኝ ወገኖች ያሰሙትን ክርክር አቤቱታ ከቀረበበት ውሳኔ እና ከሕጉ ጋር አገናዝበን ተመልክተናል ክርክሩ በአፈጻጸም ደረጃ ያለን ጉዳይ የሚመለከት ስለመሆኑ ከላይ ተገልጾአል አንደኛ ተጠሪ ቤቱን በአፈጻጸም እንዲያዝለት የጠየቀው የፍርድ ባለዕዳው የአቶ መሐመድ ዑስማን የሁለተኛ ተጠሪዎች አውራሽ ንብረት ነው በማለት ነው አመልካች ቤቱን ገዛሁት የምትለው ደግሞ ከፍርድ ባለዕዳው ላይ ሳይሆን አቶ ኑርሁሴን በርፄ ከተባለው ሰው ወራሾች ላይ ነው በመሆኑም አመልካች ያቀረበችው መቃወሚያ አንደኛ ተጠሪ ከአቀረበው ክርክር አንፃር ከመታየቱ በፊት በእርግጥ ቤቱ የፍርድ ባለዕዳው ንብረት ለመሆኑስ ተረጋግጦአል ወይ። ይህ ሁሉ የሚያሳየው አመልካች የማታለል ተግባር አለመፈፀማቸውን ነው በመሆኑም የአመልካች ተግባር የማታለል ተግባርን የሚያቋቁም ባለመሆኑ የበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ የወንጀል ሕጉን አንቀጽ እና ን ይዘትና መንፈስ ያላገናዘበና መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ አግኝተናል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ ጥቅምት እና ኀዳር ቀን ዓም ተሰጠቶ በፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት በመቁ የካቲት ቀን ዓም የፀናው የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔ በወመሕሥሥቁ ለ መሰረት ሙሉ በሙሉ ተሽራል የአመልካች ተግባር የማታለል ወንጀልን የሚያቋቁም አይደለም ብለናል መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ የሰመቁ ሚያዝያ ቀን ዓም ዳኞችፁ ቲሩት መለሰ ተሻገር ገስላሴ ታፈሰ ይርጋ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካቾች ኛ አቶ ፍሰሐ ዓባይ ኛ ወሪት ህይወት የሰራው ጠበቃ አቶ ሰለሞን ደምሴ ተጠሪ የገቢዎችና ጉምሩክ ዓሕግ አቶ ገእግዛብሔር ሙናቸው ቀረቡ መዝገቡ የተቀጠረው ለምርመራ ሲሆን መርምረን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ይህ የሰበር መዝገብ ሊቀርብ የቻለው በአመልካቾች ላይ በቀረበው የወንጀል ክስ ጉዳይ በየደረጃው ባሉት ፍቤቶች ጉዳዩ ሲታይ ቆይቶ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በይግባኝ ተመልክቶ በሰጠው የመጨረሻ ውሳኔ ላይ አመልካቾች ቅር ተሰኝተው የሰበር አቤቱታ በማቅረባቸው ነው የጉዳዩም አመጣጥ ባጭሩ አንደሚከተለው ነው የገቢዎችና ጉምሩክ አቃቤ ሕግ በአልካቾች ላይ ያቀረበው ክስ አመልካቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና እንደተሻሻለው አንቀጽ እና መለ ላይ የተመለከተውን በመተላለፍ ያለተጨማሪ እሴት ታክስ ግብይት ፈጽመዋል የሚል ሲሆን አመልካቾች ይህንኑ የወንጀል ድርጊት አልፈፀምንም በማለት ክደው በመከራከራቸው ክርክር ቀጥሎ ሁለቱም ወገኖች በየፊናቸው ማስረጃ አቅርበው አሰምተዋል የስር የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤትም በኮመቁ ግንቦት ቀን ዓም በዋለው ችሎት ጉዳዩን መርምሮ ሁለተኛ አመልካች ያለተጨማሪ እሴት ታክስ ግብይት ስለመፈጸሟ የተረጋገጠ ሲሆንአንደኛ አመልካች የንግድ ድርጅቱ ላለቤት እንደመሆናቸው ግብይት ያለደረሰኝ እንዳይከናወን አስፈላጊውን ጥንቃቄ ባለማድረጋቸው በሰራተኛ ለተፈፀመው ድርጊት ኃላፊነት አለባቸው በማለት በሁለቱም ላይ የጥፋተኝነት ውሳኔ ሰጥቷል በቅጣት ረገድም የግራ ቀኙ የቅጣት አስተያየት ካገናዘበ በኋላ ኛ ተከሳሽ በብር ሃያ ሺ ብር እና በአንድ ዓመት እስራት ሁለተኛ አመልካች በብር መቶ ሺ ብር እና በአንድ ዓመት አስራት እንዲቀጡ ወስኗል በዚህ የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔ አመልካቾች ለፌከፍተኛ ፍቤት የይግባኝ አቤቱታ በማቅረባቸው ፍቤቱም ጉዳዩን ተመልክቶ የአሁን አንደኛ አመልካች በተፈፀመው ድርጊት ቀጥተኛ ተሳትፎ የነበረው ስለመሆኑ በማስረጃ ስላልተረጋገጠ በነፃ ይሰናበታል በማለት ሲወስንከጠቅላይ ፍቤት የውሳኔ ግልባጭ ላይ መረዳት እንደሚቻለው የሥር የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በአመልካቾች ላይ የተሰጠው የእስራት ቅጣት አንሷል በማለት አቅርቦት የነበረው የይግባኝ አቤቱታ ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል የከፍተኛው ፍቤት በይግባኝ ደረጃ በጥፋተኝነትም ሆነ በቅጣት ረገድ በሰጠው ውሳኔ የገቢዎችና ጉምሩክ ዓቃቤ ሕግ ሁለተኛ የይግባኝ አቤቱታ ለፌጠቅላይ ፍቤት በማቅረቡየጠቅላይ የፍቤቱ ሁለቱም ወገኖች ክርክር ካዳመጠ በኋላ በወይመቁ የካቲት ቀን ዓም በዋለው ችሎት በጥፋተኝነት ውሳኔ አሰጣጥ በኩል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በአንደኛ አመልካች ላይ የሰጠውን የጥፋተኝነት ውሳኔ ከፀና በኋላ በቅጣት አጣጣል ረገድ አመልካቾች ጥፋተኛ በተባሉበት ድንጋጌ ሥር ከተመለከተው ዝቅተኛ የቅጣት መነሻ በታች ለመውረድ የሚያበቃ ህጋዊ ምክንያት አልተገኘም በማለት የገንዘብ መቀጮውን ሳይነካ ሁለቱም አመልካቾች እያንዳንዳቸው በሁለት ዓመት አስራት እንዲቀጡ በማሻሻል ወስኗል የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ከዚህ በላይ በተመለከተው አኳኋን የፌጠቅላይ ፍቤት የሰጠው የጥፋተኝነት አና የቅጣት ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት በመሆኑ ሊታረም ይገባል በማለት ዝርዝር ቅሬታ በማቅረባቸው ነው ለዚህም የሰበር ቅሬታ ተጠሪ የገቢዎችና ጉምሩክ አቃቤ ሕግ መልስ እንዲሰጥበት ተደርጉ በሰበር ደረጃ ግራ ቀኙ የጽሑፍ ክርክራቸውን አቅርበዋል እኛም ጉዳዩን መርምረናል ኛ አመልካች ያለተጨማሪ አሴት ታክስ ግብይት ተፈጽሟል በተባለበት ጊዜ በተፈፀመው አድራጐት ተሳትፎ የነበረው ስለመሆኑ በማስረጃ የተረጋገጠ ጉዳይ አይደለም የአንደኛ አመልካች የጥፋተኝነት መሰረት ሆኖ የተያዘው በአድራጐቱ የተነሣ ለፈፀመው ጥፋት ሳይሆን በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እንደተመለከተው ድርጅቱ አዋጁን በመተላለፉ ስለፈፀመው ጥፋት ተተክቶ ተጠያቂ ሊሆን በመቻሉ ነው በዚህ መሰረት ከተጠያቂነት ለመዳን የሚቻለው በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ የተመለከቱትን ሁኔታዎችን ለማስረዳት የተቻለ እንደሆነ ብቻ ነው በዚህ ረገድ በመጀመሪያ ደረጃ ፍቤትም ሆነ በጠቅላይ ፍቤት የውሳኔ ሐተታ እንደተመለከተው ይህ ስለመሆኑ አንደኛ አመልካች ሕጉ የጣለበትን ግምት ለማስተባበል የሚያስችል የመከላከያ ማስረጃ አልቀረበም በአዋጁ አንቀጽ አንድ ድርጅት የሚለውን አባባል ከአንቀጽ ድንጋጌ ሥራ አስኪያጅ የሚለው አባባል ለየትኞቹ ድርጅት የሚለውን ጥያቄ ሊያስነሳ አንደሚችል የተረዳን ቢሆንም በአዋጁ መግቢያ ትርጓሜ ለሚለው አንቀጽ እና ጋር አገናዝበን ስንመለከተው ድርጅት ማለት በሽርክና ማህበር በኩባንያ እና በሰዎች ህብረት ላይ ብቻ ተወስኖ የሚቀር ሆኖ አይታይም ሁለተኛ አመልካችንም ቢሆን ድርጊቱ በተፈፀመበት ጊዜ ቦታ ተገኝታ ከፈፀመችው ካደረገችው እና ከተናገረችው አድራጐት አንፃር በድርጊቱ አፈፃፀም ቀጥተኛ ተሳትፎ ስለመሆኑ በበቂ ማስረጃ የተረጋገጠ ሆኖ አግኝተነዋል በዚህ ሁሉ ምክንያት በሥር ጠቅላይ ፍቤት የጥፋተኝነት ውሳኔን አስመልክቶ የተሰጠው ዳኝነት መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ አላገኘነውም በሌላ በኩል የጠቅላይ ፍቤት በተጠሪ ይግባኝ መነሻ በአመልካቾች ላይ ተጥሎ የነበረውን የአንድ ዓመት አስራት ወደ ሁለት ዓመት አስራት ለውጦ በማሻሻል ሊወሰን የቻለው በወንጀል ሕግ አንቀጽ ሀ ከተመለከተው ዝርዝር የቅጣት ማቅለያ ምክንያቶች አንዱ የሆነው የጥፋተኛው የዘወትር ጠባይ መልካም መሆን ብቻውን እንደ ቅጣት ማቅለያ ሊወሰድ አይችልም የዘወትር ጠባዩ መልካም መሆን ብቻ ሳይሆን ያጠፋውም በአውቀት ማነስባለማወቅበየዋህነት ወይም ባልታሰበና ድንገተኛ አጋጣሚ እንደሆነ ጭምር መሆን ይገባዋል በዚሁ ድንጋጌ የዘወትር ጠባይኑና የአፈፃፀሙን ሁኔታም እና በሚለው ምፃዛረ ቃል መያያዙ ሁለቱም ሁኔታዎች ድርብ የቅጣት ማቅለያ ማሟያ ምክንያቶች መሆናቸውን አመልካች ነው የሚለውን በመያዝ እንደሆነ ከመዝገቡ ግልባጭ ተረድተናል ይሁን እንጂ ቅጣትን የማቅለልና ለቅጣት ነፃ የማድረግ ደንብን አስመልክቶ በተመለተው የሕግ ክፍል በወሕቁ ላይ ፍርድ ቤቱ በዚህ አንቀጽ መሰረት ቅጣትን ለማቅለል እንደሚችል በሕግ በተደነገገ ጊዜ ሁሉ ለሚለው አነጋገር በሕግ በተደነገገ ጊዜ ሁሉ የሚለው ሐረግ ስለቅጣት ማቅለል በወሕቁ ሀ የተመለከተው ድንጋጌ ብቻ ሳይሆን ከቅጣት አወሳሰን ጋር ተያያዥነት ያላቸውን ስለቅጣት አጣጣል አግባብነትና ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር አጣቅሶ ማየት እንደሚያስፈልግ አመላካች ነው ከዚህም አኳያ በወሕግ ቁጥር ቅጣት ሊወሰን የሚገባው የወንጀል አድራጊውን ያለፈ የሕይወት ታሪክ ከግምት ውስጥ በማስገባት አንደሆነ መደንገጉ አንድ አጥፊ ወንጀሉን እስካደረገበት ጊዜ ድረስ የዘወትር ጠባዩ መልካም የነበረ መሆነ እስከተረጋገጠ ድረስ ለቅጣት ማቅለያነት የማይወሰድበት ምክንያት አይኖርም ይህም ሁሉ ታልፎ በወንጀል ሕግ ቁጥር ሀ የተመለከተው የቅጣት ማቅለያ ወጥነት ያለው የተጣመረ ምክንያት ነው እንኳ ቢባል በሥር ፍቤቶች የቅጣትን አስተያየት አስመልክቶ በግራ ቀኙ በየደረጃው ከተደረጉት ክርክሮች ከድርጊቱ አፈፃፀም ወንጀሉን ላቋቋመው ድንጋጌ ወይም ሕግ ጋር ሁሉ ተገናዝቦ ሲታይ በዚህ አከሪካሪ በሆነው ድንጋጌ እና ከሚለው ቀጥሎ ካሉት ወይም በሚል ምሕጻረ ቃል ከተያያዙት አንዱን ምክንያት ቢሆን እንኳ አመልካቾች አላሟሉም ማለት የሚቻል ሆኖ አልተገኘም በዚህም የተነሣ ቅጣቱ በመደበኛ የቅጣት ማቅለያ ደንብ መሰረት ማውረድ አይገባም የሚለውን ታሳቢ በማድረግ አመልካቾች ጥፋተኛ በተባሉት ድንጋጌ ሥር የተመለከተውን መነሻ የሁለት ዓመት አስራት የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት መጣሉመወሰኑ የቅጣት አጣጣል ሥርአትን የተከተለ ሆኖ አላገኘነውም ውሳኔ በቅጣት አወሳሰን ረገድ ላይ ብቻ የፌጠቅላይ ፍቤት በወይመቁ የካቲት ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ ተሻሽሏል በዚህ ረገድ የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በኮመቁ ግንቦት ቀን ዓም የጣለው ቅጣት ፀንቷል አመልካቾች በመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ውሳኔ እንደተገለፀው አንደኛ አመልካች በብር ሃያ ሺህ ብር እና በአንድ ዓመትሁለተኛ አመልካች በብር አስር ሺህ ብር እና በአንድ ዓመት አስራት ይቀጣሉ በማለት በወመሕሥሥቁ ለ መሰረት አሻሽለን ወስነናል ለፌዴራል ማቤቶች ይፃፍ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ የሰመቁ ሰኔ ቀን ዓም ዳኞች ሓጐስ ወልዱ ታፈሰ ይርጋ ብርፃነ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ቡርቄሶ ዋቆ የቀረበ የለም ተጠሪ ዓቃቤ ሕግ የቀረበ የለም መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የወንጀል ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪ በአሁኑ አመልካች ላይ በጋሞ አካባቢ ፍርድ ቤት በመሰረተው ክስ መነሻ ነው ክሱ አመልካች በ ዓም በወጣው የኢፌዲሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ እና ስር የተመለከተውን በመተላለፍ መጋቢት ቀን ዓም በግምት ከጠዋቱ ሰዓት ሲሆን የግል ተበዳይ ሳራ ሳንቃ የተባለ ሰው ለመግደል ሞክሯል የሚል ነው የአሁኑ አመልካችም ክሱ ተነቦለት እንዲረዳው ከተደረገ በኋላ በክሱ ላይ ተቃውሞ የሌለ መሆኑን ገልጾ የወንጀል ድርጊቱን አፈፃፀም በተመለከተ ግን የክህደት ቃል ሰጥቷል አቃቤ ሕግ በበኩሉ እንደክሱ የሚያስረዱለት የሰውና የሰነድ ማስረጃዎች ያሉት መሆኑን ገልፆ የግል ማስረጃዎቹን አቅርቦ አሰምቷል ከዚህም በኋላ አመልካች እንዲከላከል ተደርጐ የመከላከያ ማስረጃ የሌለው መሆኑን በማረጋገጡ ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤት አመልካች በመከላከያ ምስክሮች የአቃቤ ሕግ ማስረጃዎችን ለማስተባበል ያልቻለ መሆኑን ገልፆ አመልካችን በአቃቤ ሕጉ በኩል ተጠቅሶ በቀረበው ድንጋጌ ስር ጥፋተኛ አድርጐ ቅጣቱን በተመለከተም የግራ ቀኝን አስተያየት በመቀበል እና ከህጉ ጋር በማገናዘብ አመልካች ቀድሞ የወንጀል ሪኩርድ ያለበት መሆኑን አረጋግጦ በአስራ ስምንት አመት ጽኑ አስራት እንዲቀጣ ወስኗል በዚህ ውሳኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኙን ለደቡብ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርቦ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ የስር ፍርድ ቤት በጉዳዩ ላይ የሰጠው የጥፋተኛነትና እና የቅጣት ውሳኔ ሙሉ በሙሉ ጸንቷል አመልካች የሰበር አቤቱታውን ለክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ቢያቀርብም ተቀባይነት አላገኘም የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስቀየር ነው አመልካች መስከረም ቀን ዓም በዓፉት የሰበር አቤቱታ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ላይ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጸሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ የወንጀል ድርጊቱን ስለመፈጸሙ አቃቤ ሕግ ከምክንያታዊ ጥርጣሬ ውጪ ባላስረዳበት ሁኔታ በሐሰተኛ ማስረጃዎች ጥፋተኛ መባሌ ያላግባብ ነው ቅጣቱን በተመለከተም ከብዶ የተወሰነው ከወመሕአንቀጽ ድንጋጌ ውጪ ነው በማለት ዘርዝሮ ውሳኔው እንዲሻር ዳኝነት መጠየቁን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም አመልካች ፈጸመ የተባለው የወንጀል ተግባር አንዳችም ውጤት ያላመጣ ከመሆኑ እንፃር እና አመልካች በምህረት የተለቀቀበትን ምክንያት የስር ፍርድ ቤት አንደ ቅጣት ማክበጃ ምክንያት አድርጐ በመውሰድ የአስራ ስምንት ዓመት ጽኑ አስራት መወሰኑ ባግባቡ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ ተደርጐ ተጠሪ ሰኔ ቀን ዓም በተፃፈ ሁለት ገጽ ማመልከቻ መልሱን ሰጥቷል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለ መልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል አመልካች የወንጀል ድርጊቱን አለመፈጸሙን ገልጾ በመከራከሩ አቃቤ ሕግ ማስረጃ አቅርቦ አመልካች የወንጀል ድርጊቱን መፈጸሙን በሚገባ አኳቷን ማረጋገጡን የበታች ፍርድ ቤቶች ያረጋገጡት ፍሬ ጉዳይ ነው አመልካች በዚህ ችሎት ባቀረበው የሰበር አቤቱታም ከግል ተበዳይ ጋር በአለቱ ከመገፈታተር ወጪ ሌላ ድርጊት የፈጸመ ስለመሆኑ አልተመሰከረም በማለት የሚከራከር ሲሆን ይህንነ መከራከሪያ ነጥብ የሚያስረዳ መከላከያ ማስረጃ ግን በስር ፍርድ ቤት አላቀረበም በመሆኑንም አመልካች ስለድርጊቱ አፈፃፀም በማስረጃ አልተረጋገጠም በማለት የሚያቀርበው ቅሬታ ይህ ችሎት በኢፌዲሪ ሕገመንግስት አንቀጽ ሀ እና በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌ መሰረት ያለው ሥልጣን መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ማረም እንጂ የማስረጃ ምዘናን የሚመለከት ጉዳይ የማጣራት ስልጣን ካለመሆኑ አንፃር ሲታይ ተቀባይነት ያለው አይደለም ሌላው አመልካች በቅሬታ ነጥብነት ያነሳው ክርክር በሌላ የመግደል ሙከራ ተከሶ ጥፋተኛ ተብሎ በስምንት አመት ጽኑ አስራት የተቀጣበት ጉዳይ የአስራት ቅጣቱን ከመጨረሱ በፊት በይቅርታ የተፈታበትን አእንደሪኩርድ ተወስዶ ቅጣቱ መወሰኑ ያላግባብ ነው የሚል ነው ይህ ችሎት ለአመልካች የተሰጠው ይቅርታ መሆኑን ተገንዝቧል ለአመልካች የተሰጠው ይቅርታ ነው ከተባለ ይቅርታ ጽንሰ ሐሳቡና ውጤቱ ምን እንደሆነ የኢፌዲሪ የወንጀል ሕግ በአንቀጽ ስር አስቀምጧል በዚህ አንቀጽ ንኡስ ቁጥር ሁለት ፓራግራፍ ሁለት መሰረት ይቅርታ ሲሰጥ በተቀጪው ላይ የተወሰነው ፍርድ ከሚያስከትለው ውጤት ጋር በወንጀለኞች መዝገብ ላይ ተመዝግቦ አንደሚኖር ተመልክቷል በዚህ ድንጋጌ መሰረት ይቅርታ የጥፋተኛነት ውሳኔ አንዳልነበረ የሚያስቆጥር አይደለም በመሆኑም የወንጀለኞች መዝገብ ላይ ተመዝግቦ የሚኖር በመሆኑ በሪኩርድነት የማይያዝበት ምክንያት የለም ስለሆነም አመልካች በዚህ ረገድ የስር ፍርድ ቤት በምህረት የወጡበትን ጉዳይ በቅጣት ማክበጃነት ተጠቅመዋል በማለት ያቀረቡት ቅሬታ የስር ፍርድ ቤቱ ሊጽፈው ከፈለገው እና በትክክልም ለአመልካች የተሰጠው ይቅርታ እንጂ መህረት ያለመሆኑ ያላገናዘበ በመሆኑ ተቀባይነት የለውም ብለናል አመልካች ተደጋጋሚ ወንጀለኛ መሆኑን የስር ፍርድ ቤቶች መሰረት አድርገው በአስራ ስምንት አመት ጽኑ አስራት አንዲቀጣ መወሰናቸው ስለቅጣት የተመለከቱትን አጠቃላይ መርሆዎችን ያላገናዘበ ነው ለማለት የሜቻል ሆኖ አላገኘነውም በአጠቃላይ አመልካችን የበታች ፍርድ ቤቶች ጥፋተኛ በማለት በአስራ ስምንት ዓመት ጽኑ አስራት መቅጣታቸው ባግባቡ በመሆኑ ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ በአመልካች ላይ የበታች ፍርድ ቤቶች የሰጡት የጥፋተኛነት እና የቅጣት ውሳኔ በወመሕሥሥቁ ለ መሰረት ፀንቷል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ የሰመቁ ሰኔ ቀን ዓም ዳኞች ሐጎስ ወልዱ ሂሩት መለሰ ታፈሰ ይርጋ ብርሃኑ አመነው አልማው ወሌ አመልካች ተስፋዬ አደላ የቀረበ የለም ተጠሪ አቃቤ ሕግ መርማሪ ከሳሽ የቀረበ የለም መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የወንጀል ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በአዋሳ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ነው በዚሁ ፍርድ ቤት የአሁኑ ተጠሪ በአሁኑ አመልካች ላይ ያቀረበው ክስ አመልካች በ ዓም የወጣውን የኢፌዲሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ ለ ስር የተመለከተውን በመተላለፍ ቀነ ባልታወቀ ጊዜ መስከረም ወር ዓም በግምት ከምሽቱ ባለው ጊዜ ሕጋዊ ባለቤቱን በቦክስ በመምታት አንድ ጥርስ ሲያወልቅ ሌሎች ሁለት ጥርሶች ላይም ጉዳት አድርሶ በሐኪም እንዲወልቅ በመደረጉ በሰው አካል ላይ ከባድ ጉዳት አድርሷል የሚል ነው የአሁኑ አመልካችም ክሱ ደርሷቸው እንዲረዱት ከተደረገ በኋላ በክሱ ተቃውሞ የሌላቸው መሆኑን ገልጸው ስለድርጊቱ አፈጻጸም ግን የክህደት ቃላቸውን ሰጥተዋል አቃቤ ህግ በበኩሉ አሉኝ ያላቸውን የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን አቅርቧል ከዚያም አመልካች እንዲከላከሉ ተደርጎ የባለቤታቸው ጥርስ በሌላ ምክንያት የወለቀ መሆኑን የሚያሳይ ጭብጥ በማስያዝ የመከላከያ ምስክሮቻቸውን አሰምተዋል የስር ፍርድ ቤትም የአመልካች ምስክሮች በግል ተበዳይ ጥርስ በሌላ ምክንያት የወለቀ ስለመሆነ የማያስረዱና የአቃቤ ሕግ የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን የማያስተባብሉ መሆኑን በመግለጽ ውድቅ አድርጎ አመልካችን በአቃቤ የክስ ማመልከቻ በተጠቀሰው የሕግ ድንጋጌ ስር ጥፋተኛ አድርጎ በሁለት አመት ጽኑ እስራት ወይም በብር አምስት መቶ ብር እንዲቀጣ ሲል ወስኗል በዚህ ውሳኔ ተጠሪ ቅር በመሰኘት ይግባኙን ለአዋሳ ከተማ መደበኛ ችሎት ይግባኝ አቅርቦ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ የስር ፍርድ ቤት አመልካችን በከባድ የአካል ማጉደል ወንጀል ጥፋተኛ ካአለ በኋላ በድንጋጌው ላይ ያልተመለከተውን የገንዘብ መቀጮ በአማራጭነት በመጠቀም ቅጣት መወሰኑ ያላግባብ ነው የሚል ምክንያት ይዞ ቅጣቱን በመጨመር አመልካች በአምስት አመት ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ሲል ወስኗል በዚህ ውሳኔ አመልካች ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰበር አቤቱታቸውን ደግሞ ለሰበር ሰሚ ችሎቱ ቢያቀርቡም ተቀባይነት አላገኙም የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው አመልካች ሐምሌ ቀን ዓም በፃፉት ሦስት ገፅ የሰበር አቤቱታ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ላይ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተተ ተፈጽሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ድርጊቱ የተፈፀመው በቸልተኝነት እንጂ ሆነ ተብሎ አይደለም ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቅጣቱን ጨምሮ የወሰነው ባልተጠየቀ ዳኝነት ነው በማለት ምክንያታቸውን ዘርዝረው ውሳኔው እንዲሻርላቸው ወይም በገደብ እንዲለቀቁ ይወሰንላቸው ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታቸው ተመርምሮም አመልካች ጥፋተኛ ተብለው በሁለት አመት እስራት ወይም በብር አምስት መቶ እንዲቀጡ በስር ፍርድ ቤት በተሰጠው ውሳኔ ላይ አቃቤ ሕግ አመልካች ጥፋተኛ የተባለበት የወንጀል ሕግ አንቀጸ ለ አማራጭ ቅጣት የማይደነግግ ሆኖ ሳለ አማራጭ ቅጣቱን መወሰኑ አግባብነት የለውም በማለት ባቀረበው ይግባኝ መነሻ ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት አማራጭ ቅጣቱን የመሻር አግባብነት እንደተጠበቀ ሆኖ የስር ፍርድ ቤት በአመልካች ላይ የወሰነውን የሁለት አመት አስራት ቅጣት ወደ አምስት አመት እስራት ከፍ አድርጎ የመወሰኑን አግባብነት ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ ተደርጎ አቃቤ ሕግ በቁጥር በቀን ዓም በተጻፈ ማመልከቻ መልሱን ሰጥቷል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካች ጥፋተኛ የተባሉት በኢፌዲሪ የወንጀል ሕግ አንቀፅ ለ ስር ነው በዚህ ድንጋጌ ጥፋተኛ የተባለ አጥፊ ሊቀጣ የሚገባው እንደነገሩ ሁኔታና እንደ ጉዳቱ ከባድነት ከአስራ አምስት አመት በማይበልጥ ፅኑ አስራት ወይም ከአንድ አመት በማያንስ ቀላል እስራት ነው የስር ፍርድ ቤት አመልካች የተቀመጡት በቀላል አስራት ስለመሆኑ በውሳኔው ላይ አልገለፀም ይህንኑ ተጠቅሞ አስራቱን በገንዘብ በአማራጭ ስለመቀየሩም ያስፈለገው ነገር የለምቅጣቱ አንቀጽ ን መሰረት ተደርጎ የተወሰነ መሆኑን አያሳይም የሆኖ ሆኖ ግን ተጠሪ ለከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሲያቀርብ ለይግባኙ ምክንያት ያደረገው አመልካች ጥፋተኛ ከተባሉት ድንጋጌ አንጻር በገንዘብ መቀጮ በአማራጭ ሊቀጣ አይገባም በሚል ስለመሆኑ የከፍተኛው ፍርድ ቤት ውሳኔ ግልባጭ በግልፅ ያሳያል ተጠሪም በዚህ ችሎት ባቀረበው መልስ ለከፍተኛ ፍርድ ቤት ተገቢው ቅጣት እንዲወሰን ይግባኝ ብለናል ከማለት ውጪ የእስራት ቅጣቱም ቢሆን ያነሰ ሰለሆነ ሊጨምር ይገባል በማለት ይግባኝ አቅርበናል የሚል ክርክር የለውም በመሆኑም ተጠሪ ለከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ ያቀረበው በአማራጭ የገንዘብ ቅጣት መተላለፉ ያላግባብ ነው በሚል ስለመሆኑ ተገንዝበናል እንግዲህ በወንጀል ጉዳይ ውሳኔ ሲሰጥ ቅሬታ ያለው ወገን ይግባኙን የሚያቀርብበት ሥርዓት በወመሕሥሥቁጥር ስር በግልፅ ተመልክቷል ስለቅጣት በተለይ የተደነገገው የዚሁ ድንጋጌ ንዑስ ድንጋጌ በንዑስ ቁጥር ሁለት በፊደል መ ስር የተመለከተው ሲሆን ይዘቱም ቅጣት አነሰ በዛ በሚል በግልጽ ይግባኝ ሊቀርብበት የሚገባ መሆኑን ያሳያል ስለሆነም በግልፅ ጥያቄው ካልቀረበ ፍርድ ቤት ቅጣት ጨምሮ ሊወሰን የሚችልበት ሥርዓት የለም እንዲህ ሆኖ ከተገኘ ባልተጠየቀ ጉዳይ ዳኝነት አንደመስጠት የሚቀጠር ነው ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስም ተጠሪ በአመልካች ላይ የተጣለው የእስራት ቅጣት አንሷል በሚል የይግባኝ ቅሬታ ባላቀረበበት ሁኔታ የበላይ ፍርድ ቤቶች የሁለት ዓመቱን የእስራት ቅጣት ወደ አምስት አመት እስራት ቅጣት ከፍ አድርጎ መወሰናቸው መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ሆኖ አግኝተናል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በአዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት መደበኛ ጉዳይ ችሎት በመቁጥር መጋቢት ቀን ዓም ተሰጥቶ በደብብሕብክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁጥር ግንቦት ቀን ዓም በዚሁ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ደግሞ በመቁጥር ሰኔ ቀን ዓም በትፅዛዝ የፀናው ውሳኔ በወመሕሥሥቁጥር ለ መሰረት ተሻሽሏል በአዋሳ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር መጋቢት ቀን ዓም የተሠጠው ውሳኔ በወመሕሥሥቁጥር ለ መሰረት ተሻሽሏል አመልካች ሊቀጡ የሚገባው በሁለት አመት ፅኑ እስራት ነው ብለናል አመልካች በጉዳዩ ላይ የታሰሩት ማናቸውም የእስር ጊዜ በቅጣቱ ላይ የሚታሰብላቸው መሆኑን ተገንዝቦ ቅጣቱን ተከታትሎ እንዲያስፈፅም ተገልፆ ለማረሚያ ቤቱ ይፃፍ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዘገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ራታ የሰመቁ ሐምሌ ቀን ዓም ዳኞች ሓጐስ ወልዱ ጊሩት መለሰ ብርፃነ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች አቶ ግርማ ትኩ ከማረሚያ ቤት ቀረቡ ተጠሪ የፌዴራል የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን አልቀረቡም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ችሎት በመዝገብ ቁጥር ጥቅምት ቀን ዓም የሰጠው የጥፋተኝነት የቅጣት ውሣኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ጥር ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር ማመልከቻ ስለጠየቁ ነው ክርክሩ መጀመሪያ የታየው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነው በከፍተኛው ፍርድ ቤት ተጠሪ አመልካች የወንጀል ሕግ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ እና በመተላለፉ ሁለት ወንጀሎችን እንደፈፀመ በመግለጽ ክስ አቅርቧል አመልካች ከአቶ መሐመድ ኑር በአቶ ዮናስ ገብርአብ በኩል ብር ሁለት ሺህ ሦስት መቶ ጉቦ ተቀብሏል ተብሎ የተከሰሰበትን ወንጀል ተጠሪ እንደ ክሱ አቀራረብ ባለማሥረዳቱ አመልካች በከፍተኛ ፍርድ ቤት በወንጀለኛ መቅጫ ሥነሥርአት ሕግ ቁጥር መሰረት በነባ እንዲያሰናበት ብይን በመስጠቱና የከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጠው ብይን ለይግባኝ ሰሚ ችሎት የፀና በመሆኑ በዚህ መዝገብ የግራ ቀኙ የመከራከሪያ ጭብጥ ሆኖ አልተያዘም በዚህ መዝገብ አከራካሪ ሆኖ የተያዘው ጭብጥ ተጠሪ አመልካች በወንጀል ሕግ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ እና የተመለከተውን በመተላለፍ ሐምሌ ወር ዓም የአዲስ አበባ ከተማ ነክ የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ሆኖ ሲሰራ በልደታ ምድብ በመዝገብ ቁጥር እነ ካልዩ ኡመር በሚል በሚጠራው ፋይል ተከሳሽ የሆኑት አቶ አልዬ ኡመር ጉዳዩ አንዲወሰንለት ከፈለገ ብር ፃምሳ ሺህ ብር ይክፈል በማለት አብረሐም ገብረክርስቶስ በተባለ አደራዳሪ አማካኝነት ጉቦ አንዲሰጠው በመጠየቅ የሙስና ወንጀል ፈጽሟል በማለት ያቀረበውን ክስ ለማስረዳት ተጠሪ የቀረበውን ማስረጃ የአመልካችን መከላከያ ማስረጃና በፍርድ ቤት ተጣርተው እንዲቀርቡ የተደረጉ ማስረጃዎችን በመመርመር የከፍተኛው ፍርድ አመልካች በነፃ እንዲሰናበት የሰጠውን ውሣኔ ተጠሪ በይግባኝ ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርቦ ይግባኝ ሰሚው ችሎት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ የሰጠው የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሣኔ ተገቢ ነው ወይስ አይደለም። የሚለው ጥያቄ ከመብቱ ጠቅላላ ባህርይና ከሕግ አውጪው ሐሳብ አንፃር ቀጥተኛ ተፈፃሚነትና አግባብነት ካለው የሕጉ ክፍል ጋር ተዛምዶ ታይቶ ተገቢ ምላሽ ሊሰጥበት የሚችለው ነው የማይንቀሳቀስ ንብረት በሚመለከት የሚቀርበው የመፋለም ክስ ፀከቫ ልርቪበ ለመቃወም የሚቀርበው የይርጋ ክርክር መታየት ያለበት በንብረት ሕጉ መሰረት ነው የሚለውን አማራጭ ከያዝን የምንደርስበት መደምደሚያ ግልጽ ነው ሕጉ የይርጋ ወሰን ያስቀመጠው ለሚንቀሳቀስ ንብረት ብቻ በመሆኑ የይርጋው መቃወሚያ ለማይንቀሳቀስ ንብረት የመፋለም ክስ አግባብነት የለውም ወደሚለው ነው የምንደርሰው የተጠሪን ክርክር በመቀበል ሁለተኛውን አማራጭ ብንይዝ ደግሞ የማይንቀሳቀሰውን ንብረት በሚመለከት የሚነባው የይርጋ መቃወሚያ ከንብረት ሕጉ ወጥቶ በሌላው የሕጉ ክፍል አራተኛው መጽሐፍ ነው የሚታየው የሚለውን አካፄድ መከተል ሊኖርብን ነው ይህ ግን በእርግጥም ሕጉ ሊደርስበት የፈለገው ምክንያታዊ የሆነ አካፄድ ነው ለማለት የሚያስቸግር ነው የሚሆነው ምክንያቱም የፍብሕቁ የሚንቀሳቀስ ንብረት ባለሀብትነት የሚቀረው በአስር አመት የጊዜ ገደብ ነው ለማለት ካስቀመጠ በጊላ ስለማይንቀሳቀስ ንብረት ባለሐብትነት ቀሪ መሆን በዝምታ ያለፈው ለጉዳዩ ቀጥተኛ ፈተፃሚነት በሌለው በፍብሕቁ ስር የተመለከተውንና ተመሳሳይ የሆነ የአስር ዓመት የይርጋ ጊዜ ተፈፃሚ ለማድረግ ነው ብሎ ማሰብ ምክንያታዊ ሊሆን አይችልምና ቀደም ሲል ለማመልከት እንደሞከርነው ንብረቶች የሚንቀሳቀሱና የማይንቀሳቀስ በሚል በሁለት የሚከፈሉ ቢሆንም የሚገኙበት የሚተላለፉትበት እንዲሁም ባለሀብትነታቸው ቀሪ የሚሆነበት አግባብ በንብረት ሕጉ ነው የሚገዛው በዚህ ረገድ ሕጉ ያልታሰበበት ክፍተት ትቶአል ለማለት የሚያስችል ምክንያት የለም ይልቁንም የማይንቀሳቀስ ንብረት ከሚንቀሳቀን ንብረት በተለየ ሁኔታ የዘላቂነት ነዋሪነት ባህሪይ ያለው እና ከትውልድ ወደ ትውልት በቋሚነት የሚተላለፍ በመሆኑ ቀሪ የሚሆንበት አግባብ ከሚንቀሳቀስ ንብረት የጠበበ እንደሆነ ሕጉ ፍልጓል የሚለው አስተሳሰብ ነው ከሕጉ መንፈስ መገንዘብ የሚቻለው በፍብሕቁ በተደነገገው መሰረት የማይንቀሳቀስ ንብረት በእጁ አድርጐ እና በተከታታይም ለአስራ አምስት አመታት ያክል በስሙ ግብር የገበረ ሰው የንብረቱ ባለቤት ይሆናል ሲባል የቀድሞው ባለቤት ነኝ የሚል ቢመጣ እንኳን ባለሃብትነቱ ቀሪ ስለሚሆን ንብረቱን ሊያስመልስ አይችልም ማለት ነው በዚህ ረገድ የተቀመጠው የጊዜ ወሰን በፍብሕቁ ከተቀመጠው የረዘመ ነው የንብረቱ ባለሀብት ነው በሚል አሳቤ ለረዥም አመታት በስሙ ግብር እየገበረ ንብረቱን ሲቆጣጠር የቆየው ሰው የሚያቀርበው መከራከሪያ ይህን ያክል ጥብቅ አይታ የሚፈልግ ከሆነ አንዲሁ ማለትም ግብር ሳይገብር የያዘው ሰው የሚያቀርበው መከራከሪያ በቀላል የሚታይ ነው ለማለት የሚያስቸግር ነው የሚሆነው አነዚህን ሁፄታዎች በአጠቃላይ ደምረን ስንመለከተው የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለሃብትነት ቀሪ የሚሆነው በይርጋ ሳይሆን በሌሎች ሁኔታዎች ይሆን ዘንድ የሕጉ ፍላጐት እንደሆነ ነው መገንዘብ የምንችለው በመሆኑም ጉዳዩ የቀረበላቸው ፍርድ ቤቶች ሊያደርጐ የሚገባው ጉዳይ በይርጋ ቀሪ ሆኗል በማለት ክሱን ማቋረጥ ሳይሆን ክሱ እንዲቀጥል በማድረግ ከሳሹ በእርግጥም የባለቤትነት መብት ያለው መሆኑን ወይም አለመሆኑን ማጣራት ባለቤትነት ከነበረም ሕጋዊ በሆነ ስርአት የባለቤትነት መብቱ መቋረጥ አለመቋረጡን በማስረጃ በማጣራት እና ተገቢ የሆነውን ውሣኔም መዐሰን ነው ከላይ እንደተገለፀው የባለቤትነት ባሕርይ ቀጣይነት ዐዌፔህቬ በመሆኑ ፍርድ ቤቶች በዚህ የህግ ትርጉም መሰረት አንዴ ክሱ በይርጋ አይታገድም ከማለታቸው በፊት የክሱ መሰረታዊ ይዘት የባለቤትነት መፋለም ወፀሟመዐቫ ርበ መሆኑን ማረጋገጥ ይጠበቅባቸዋል ከባለቤትነት ጋር ተያያዥነት ያላቸው ነገር ግን ከመፋለም መብት ውጪ ያሉ ሌሉተ ክሶች እነደሚጠይቁ መፍትሔ ጠፀከ እና ለክሱ ምክንያት እንደሆነው ጉዳይ አይነት ጋብቻ ውርስ ሽያጭ ወዘተ በሌሎች ል ሕጎች የይርጋ ደንቦች የሚተዳደሩ ናቸው ከዚህ በተጨማሪ የይርጋ ጉዳይ ክስ ይቀጥል አይቀጥል የሚለውን ነጥብ የሚመለከት ብቻ በመሆኑ ሙግቱ ከጠተናቀቀ በኋላ በፍሬ ነገሩ የሚሰጠው ውሣኔ በሕጉ ይዘትና ተከራካሪ ወገኖች በሚያቀርቡት ማስረጃ ጥንካሬ የሚወሰን መሆኑን የሰር ፍርድ ቤቶች የዚህን ውሣኔ የሕግ ትርጉም በዚሀ መንፈስ ሊረዱት ይገባል ከላይ ከተሰጠው ትንታኔ አንፃር አቤቱታ የቀረበበት ብይን የንብረት ሕጉን መሰረተ ሐሳብ ያልተከተለ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ ስለአገኘነው ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመቁ ጥር ቀን ዐዐዐ ዓም የሰጠው ብይን እና የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ታህሳስ ቀን ዐዐ ዓም የሰጠው ትዕዛዝ በፍብሕቁ መሰረት ተሽረዋል አመልካች ያቀረቡት የማይንቀሳቀስ ንብረት የመፋለም መብት ክስ ፀቨዕቫ ርቪከ በይርጋ ቀሪ አይሆንም ብለናል የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ወደ ክሱ ስረነገር በመግባት ግራ ቀኙን ወገኖች ከአከራከረ በኋላ ተገቢ ነው የሚለውን ውሣኔ አንዲሰጥ ጉዳዩን በፍብሥሥሕቁ መሰረት መልሰንለታል ይፃፍ ግራ ቀኙ ወገኖች በዚህ ሰበር ችሎት ለተደረገው ክርክር ወጪና ኪሣራ ይቻቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ ሚያዝያ ቀን ዓም ዳኞች ሂሩት መለሰ ታፈሰ ይርጋ አብዱራሒም አህመድ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች አቶ አምሣለ ጀመሪ አልቀረቡም ተጠሪ አቶ ፍርዱ ገበያሁ አልቀረቡም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ችሎት በመዝገብ ቁጥር ሰኔ ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ነሐሴ ቀን ዓም ተፃፈ የሰበር አቤቱታ ስለጠየቁ ነው ክርክሩ በመጀመሪያ የታየው በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ነው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመጀመሪያ ጉዳዩን አይቶ ጥር ቀን ዓም ተጠሪንና አመልካችን በማከራከር ውሣኔ ሰጥቷል ሆኖም በውሣኔው ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለከፍተኛው ፍርድ ቤት ቀርቦ የከፍተኛው ፍርድ ቤት በዚህ ክርክር ተካፋይ ያልሆነችው የወር አስካለ ወአማኑኤል ወራሾችን በክርክሩ ተካፋይ በማድረግ ውሣኔ አንዲሰጥ ትፅዛዝ በመስጠት ጉዳዩን መልሶ ለፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የላከለት መሆኑን ከሥር ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ለመረዳት ችለናል የሥር ፍርድ ቤት በከፍተኛው ፍርድ ቤት በተሰጠው ትዕዛዝ መሠረት የወር አስካለ ወአማኑኤል ወራሾች እንዲቀርቡ በጋዜጣ ጥሪ አድርጎ ባለመቅረባቸው ጉዳዩን በሌሉበት አይቷል የሥር ፍርድ ቤት ከዚህ በፊት ጥር ቀን ዓም የተሰጠው ውሣኔ በወሮ አስካለ ወአማኑኤል ወራሾች እንደተሰጠ ይቆጠራል ውሣኔውን የሚያስቀይር ጉዳይ የለም በማለት መጋቢት ቀን ዓም ሰጥቷል በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት አመልካች ይግባኝ ለከፍተኛው ፍርድ ቤት አቅርበዋል የከፍተኛው ፍርድ ቤት አመልካች በወረዳ ቀበሌ በቁጥር የተመዘገበው ቤት የአመልካች መሆኑን የሚያረጋግጥ የይዞታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ካርታ ያቀረቡ መሆኑንና ካርታውም ማህተም ያለውና የአመልካች ስም የተፃፈበት መሆኑን በመግለዕ ቤቱ አመልካች ከአገር ከወጣ በኋላ አልተመለሰም በሚል የህዝብ ደህንነትና ጥበቃ አስተዳደር የተያዘ መሆኑን ገልፆና ጉዳዩ የሁለት ግለሰቦች ክርክር በመሆኑ የኢትዮጵያ ፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ ጉዳዩን የማየት ሥልጣን የለኝም ያለ በመሆኑ ቤቱ የአመልካች ነው ተጠሪ ክርክር ያስነሣውን ቤት ከነቦታው ለይግባኝ ባይ ያስረክቡ በማለት ውሣኔ ሰጥቷል ተጠሪ በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፍትሐብሔር ይግባኝ ችሉት አቅርበዋል ይግባኝ ሰሚ ችሎቱም የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በላ ይግባኝ ባይ የአሁን ተጠሪ ቤቱን እንዴት አገኙ የሚለው ጥያቄ እንዳለ ሆኖ መልስ ሰጭ የአሁን አመልካች መልስ ሰጭ ቤቱን ያስረክቡኝ በማለት ክስ ሲመሠርቱ በቅድሚያ ከሚመለከተው አካል ቤቱ የተሰጣቸው መሆኑን አረጋግጠው የቤት ባለቤትነት መታወቂያ ደብተር ማቅረብ ይገባቸዋል የሚል ትችት ከሰጠ በኋላ አመልካች በተጠሪ ላይ ክስ ለማቅረብ በንብረቱ ላይ ጥቅም ወይም መብት ያላቸው መሆኑን አላስረዱም በማለት በትሐብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር በመጥቀስ የከፍተኛውን ፍርድ ቤት ውሣኔ ሽሮታል አመልካች ባቀረበው የሰበር አቤቱታ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፍትሐብሔር ይግባኝ ችሎት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት አለበት በመጀመሪያ ይግባኝ ሰሚ ችሎቱ በጭብጥነት ያልቀረበለትንና የከፍተኛው ፍርድ ቤት ከዚህ በፊት በመዝገብ ቁጥር ግንቦት ቀን ዓም የሰጠውን ውሣኔ ሽሯል ተጠሪ ከዚህ በፊት የከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር በሰጠው ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ አላቀረበም አሁን ባቀረበው ይግባኝ መነሻ በፊት ተሰጥቶ የነበረ ውሣኔ መሻር መሠረታዊ የሆነ የሥነሥርዓት ሕግ ስህተት ነው የከፍተኛው ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር በክርክሩ ተካፋይ መሆን የሚገባቸውን ወር አስካለ ወልደአማኑኤል በማስገባት ከተከራካሪዎች መካከል የቤቱ ባለሀብት ለመሆን የሚያስችለው ማስረጃ ያለው ማን ነው የሚለውን መዝኖ እንዲወስን በፍብሥሥሕቁ ጭብጥ መሥርቶ የመለሰለት ሲሆን ይህንን ውሣኔ ይግባኝ ሣይቀርብበት መሻሩ የሥነሥርዓት ግድፈት ነው በሁለተኛ ደረጃ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ችሎት ለአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ የሰጠው ትርጉም የአዋጁንና የህጉን ድንጋጌ መንፈስና ዓላማ ያላገናዘበና መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው አመልካች ካርታው ሣይለወጥ የቀረው በኮንስትራክሽንና ቢዝነስ ባንክ በብድር መያዣነት ተይዞ መሆኑን ከግንዛቤ ውስጥ ሣያስገባ የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት አመልክተዋል ተጠሪ በበኩሉ ቤቱን መንግስት ወርሶት ሲያስተዳድረው የነበረና ለወሮ አስካለ ወአማኑኤል በምትክ ትቶ የተሰጠ ነው ጉዳዩ በፍርድ ቤት መታየት የለበትም አመልካች ያቀረቡት የባለቤትነት ካርታ በ ዓም የተሰጠና በሚኒስትሩ በአዋጅ ቁጥር መሠረት ያልፀደቀ በመሆኑ ክስ ለማቅረብ የሚያስችል መብት ወይም ጥቅም የለውም ማስረጃውም በማህተም ያልተረጋገጠ ነው ቤቱ ዓም በቅሎ ቤት አካባቢ ተፈጥሮ በነበረው ከፍተኛ ፍንዳታ ምክንያት የወደመ ሲሆን እኔ ከወሮ አስካለ ወአማኑኤል ወራሾች ተከራይቼ ለጋራዥ እየተጠቀምኩበት እገኛለሁ የሥር ፍርድ ቤት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የለበትም በማለት መልስ ሰጥቷል አመልካች የመልስ መልስ አቅርቧል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም ጉዳዩን እንደመረመርነው አመልካች ክርክር ባስነሳው ቤት ተጠሪ እንዲለቅለት ክስ ለማቅረብ የሚያስችል የክስ ምክንያትና መብትና ጥቅም አለው ወይስ የለውም በሚለው ጭብጥ አልባት ሊሰጠው የሚገባው ሆኖ አግኝተነዋል ይህንን ጭብጥ አልባት ለመስጠት አመልካች ያቀረበው ክርክር ከአዋጅ ቁጥር አጠቃላይ ግብና አግባብነት ያላቸውን ድንጋጌዎች ማገናዘብና ለጉዳዩ አግባብነት ያላቸው ሌሎች የህግ ማዕቀፎች መተርጎም አስፈላጊ ሆኖ አግኝተነዋል አመልካች በቀድሞው ወረዳ ቀበሌ ቁጥር የሆነው ቤትና የቦታው ሥፋት ካሬ ሜትር የሆነው ንብረት ባለቤት መሆኑንና ይህንንም ንብረቱን ለኮንስትራክሽንና ልማት ባንክ በመያዣነት የተያዘ መሆኑን በመግለፅ የተከራከረና ይህንንም የሚያሣዩ ማስረጃዎችን ለፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና ጉዳዩን በይግባኝ ላየው የከፍተኛው ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ከሰጠው ውሣኔ ለመገንዘብ ችለናል ይግባኝ ሰሚው ችሎት አመልካች በንብረቱ ላይ ጥቅም ወይም መብት ያለህ መሆኑን አላስረዳህም በማለት የፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር በመጥቀስ ውሣኔ የሰጠው የቤቱና የቦታው ካርታና ፕላን አዋጅ ቁጥር ከመውጣቱ በፊት የተሰጠና በዚሁ አዋጅ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ መሠረት በሚኒስትሩ አልፀደቀለትም በሚል ምክንያት ነው አዋጅ ቁጥር አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ተፈፃሚነትና ውጤት አዋጁ አጠቃላይ ግብና ዓላማና አግባብነት ካላቸው የአዋጁ ድንጋጌዎች ጋር በተጣጣመ መንገድ መተርጎም አለበት የአዋጁ ዓላማ አንድ ሰው ወይም ቤተሠብ ለመኖሪያ የሚሆነው አንድ ቤትና ለድርጅት የሚሆነው አንድ ቤት ካለው ይህንን አንድ ቤት መውረስና የመንግስት ማድረግ እንዳልሆነ በመግቢያው በሰፊው ተዘርዝሯል የአዋጁ መሠረታዊ አላማ በአንቀጽ ንዑስ አንቀፅ ትርፍ ቤት በሚለው ትርጉም የሚሸፈንና ከአንድ በላይ የመኖሪያ ቤት ወይም የድርጅት ቤት ያለውን ሰው ቤትና ቦታ በመውረስ የመንግስትና የሕዝብ ንብረት ማድረግና በከተሞች የሚታየውን የመኖሪያ ቤት አጥረት ማቃለል ነው ከዚህ በተጨማሪ አዋጁ ከመውጣቱ በፊት ቦታ ያለው ቤተሠብ ወይም ግለሰብ ሌላ መኖሪያ ቤት የሌለው ከሆነ በቦታው ላይ የባለይዞታነት መብት አንደሚኖረው በአዋጁ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ በግልዕ ተደንግጓል የአዋጁ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ከላይ የተጠቀሰውን መሠረታዊ ዓላማና አዋጁ ከመታወጁ በፊት አንድ የመኖሪያ ቤትና የይዞታ ቦታ ያላቸው ሰዎች በአዋጁ የተሰጣቸውን መብት ሙሉ በሙሉ በሚያሣጣ መንገድ መተርጎም የለበትም ሚኒስትሩ በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ መሠረትና በአዋጁ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ መሠረት በአገሪቱ ከተሞች የሚገኙ ሁሉንም ቤቶች በመመዝገብ አዲስ የባለቤትነት ማስረጃ ለሁሉም በአዋጁ የመኖሪያ ቤት ባለቤት ለመሆን ለሚፈቀድላቸው ሰዎች ሰጥቶ አጠናቅቋል ብሎ መደምደም የማይቻል መሆኑ በዚህ መዝገብና በሌሎች መዝገቦች በቀረቡ ክርክሮች ለመገንዘብ ይቻላል ሚኒስትሩ በነበረበት የማስፈፀም ችግር ወይም ቤቱ በባንክ በመያዣነት በመያዙ ወይም በሌሎች በፍርድ ቤት ሊጣሩና በማስረጃ ሊረጋገጡ በሚችሉ አጥጋቢ ምክንያቶች የቤቱን ባለሀብትነት በማፅደቅ አዲስ የባለቤትነት ማስረጃ ያልሰጠው ሰው በንብረቱ ውስጥ ገብቶ ያገኘውን ማናቸውንም ሰውና በአዋጅ መሠረት ሣይወረስ ቤቱን የያዘውን አካል በህገመንግስቱ አንቀፅ መሠረት ጉዳዩን ለማየት ሥልጣን ላለው ፍርድ ሰጭ አካል ክስ አቅርቦ ከመጠየቅ የሚገድበው አይደለም በያዝነው ጉዳይ ቤቱ በግለሰቦች አጅ በመሆኑ ጉዳዩን አከራክሮ ውሣኔ የመስጠት ሥልጣን የሌለው መሆኑን የኢትዮጵያ ፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ በፅሑፍ ላመልካች ያሣወቀው መሆኑን ከከፍተኛው ፍርድ ቤት ውሣኔ ለመገንዘብ ችለናል ስለዚህ አመልካች ከአሱ ፈቃድና ስምምነት ውጭ በቤቱ ውስጥ ገብተውና ቤቱን ይዘው የሚገኙ ሰዎች ከቤቱ ለማስለቀቅና የቤቱ ባለሀብት መሆኑን በፍርድ ለማረጋገጥ በቤቱና መብትና ጥቅም ያለው መሆኑን የሚያስረዳ ማስረጃ አቅርቧል የአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ተፈፃሚነትና ውጤት አጠቃላይ አዋጅ ሊያሣካው ከሚፈልገው መሠረታዊ ግብ ከአዋጁ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ እና ከአዋጁ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ጋር በተጣጣመ መንገድ መተርጎም ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል ከዚህ አንፃር አመልካች ጉዳዩ በፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ አንደማይታይ ከተገለፀለት በኋላ የቤቱ ባለሀብት የነበረ መሆኑን የሚያሣይ ካርታና ፕላን በማስረጃነት በማቅረብ ቤቱ ያልተወረሰ መሆኑንና ከቤቱ ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች ቤቱን ለመጠቀም የሚያስችላቸው መብትና ጥቅም የሌላቸው በመሆኑ ቤቱን እንዲለቁለት የመጠየቅ መብት አለው የቤቱ ባለቤትነት ካርታና ፕላን በሚኒስትሩ አለመፅደቁ በቤቱ ላይ መብትና ጥቅም የለውም ከሚለው መደምደሚያ ላይ አያደርስም ስለሆነም የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ችሎት በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ንዑሰ አንቀፅ የሰጠው ትርጉም መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ወስነናል ውሣኔ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍትሐብሔር ይግባኝ ችሎት የሰጠው ውሣኔ ተሽሯል አመልካች ያቀረበው የሰነድ ማስረጃ አመልካች በቤቱ ላይ መብትና ጥቅም ያለው መሆኑን የሚያረጋግጥ ነው ብለናል የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍትሐብሔር ይግባኝ ችሎት አመልካች ቤቱ ላይ መብትና ጥቅም ያለው መሆኑንና ክስ ማቅረብ አንደሚችል በመገንዘብ በይግባኝ በቀረቡለት ሌሎች ነጥቦችንና ክርክሮችን በመመርመርና በመመዘን ውሣኔ እንዲሰጥባቸው ጉዳዩን በፍትሐብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር መሠረት መልሰን ልከንለታል በዚህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ ይህ ፍርድ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት በሙሉ ድምፅ ተሰጠ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ራታ የሰመቁ ግንቦት ቀን ዓም ዳኞች ቲጊሩት መለሰ ተሻገር ገስላሴ ታፈሰ ይርጋ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች አቶ ሳሙኤል ጦናሮ ቀረቡ ተጠሪ እነ ወሮ አይሻ አርጌሳ ሰዎች አልቀረቡም ፍርድ ለሰበር አቤቱታ መነሻ የሆነው ተጠሪዎች በስር ፍቤት ያቀረቡት ክስ ነው ተጠሪዎች በስር ፍቤት ባቀረቡት ክስ ከ ዓም ጀምሮ በይዞታቸው ስር ያለው ቤት በአርጅና ምክንያት በመፍረሱ ለማደስ ስራ ሲጀምሩ አመልካች ስራው እንዳይጀመር ሁከት ስለፈጠሩ ሁከቱ እንዲወገድላቸው ጠይቀዋል አመልካች ለክሱ በሰጡት መልስ ቤቱ የተጠሪዎች ሳይሆን የአመልካች ባለቤት ወላጆች መሆኑንየባለቤታቸው ወላጆች ወደ ውጪ አገር ሲሄዱ ቤቱን የአመልካች ባለቤት እንዲያስተዳድሩ ውክልና መስጠታቸውንየአንደኛ ተጠሪ ባለቤት በቤቱ በመጀመሪያ በኪራይ በኋላም ኪራይ መክፈል ሲያቅታቸው በነፃ እንዲኖሩበት መፍቀዳቸውን አንደኛ ተጠሪ ባለቤት በ ዓም ታመው አዲስ አበባ ለህክምና አእንደፄዱ በዛው መሞታቸውንቤቱ በተጠሪዎች እጅ አለመኖሩን እና ቤቱ በእርጅና ምክንያት በመፍረሱ ፍራሹን ለጐረቤት በአደራ እንዲጠብቁ ማድረጋቸውን በመግለጽ ሁከት እንዳልፈጠሩ ተከራክረዋል ፍቤቱን ጉዳዩን መርምሮ ቤቱ አንደኛ ተጠሪ በይዞታቸው ስር አድርገው እየተጠቀሙበት እንደነበር በምስክሮች ተረጋግጧል በማለት አመልካች የፈጠሩት ሁለት እንዲወገድ ውሳኔ ሰጥቷል አመልካች በዚህ ውሳኔ ላይ ለከምባታና ጠምባሮ ዞን ከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ አቅርበው ፍቤቱ የስር ፍቤት ውሳኔ አጽንቷል በተመሳሳይ የደብብሕክመ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የቀረበለትን የሰበር አቤቱታ ውድቅ አድርጉታል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበው በዚህ ውሳኔ ላይ ነው አመልካች በቅሬታቸው አንደኛ ተጠሪ አካባቢውን ለቀው ከፄዱ ከ ዓመት በላይ ቀይቶ የቀረበው ክስ ተቀባይነት የለውምየቤቱ ባለቤቶች የአመልካች ባለቤት ወላጆች ስለመሆናቸው በቂ የሰነድ ማስረጃ ቀርቧልአነሱ ወደ ውጪ ሲሄዱ ቤቶቹን የአመልካች ባለቤት እንዲያስተዳድሩት ውክልና ሰጥተዋልበዚህ መሰረት የአንደኛ ተጠሪ ባለቤት እንዲኖርበት አድርገዋል እንዲሁም በቤት ውስጥ ተጠሪዎች ስላልነበሩ የስር ፍቤቶች ውሳኔ እንዲሻር በማለት ጠይቀዋል ችሎቱም ክርክር ያስነሳው ጉዳይ የዳኝነት ገንዘብ ተከፍሉ ሥልጣን ባለው ፍቤት ሊታይ የሚገባው መሆን አለመሆኑን ይህ ቢታለፍ እንኳን አመልካች ሁከት ፈጥረዋል የመባሉን አግባብነት ማየት እንዲቻል አቤቱታው ለሰበር ችሎት ያስቀርባል ብሏል በዚህ መሰረት ተጠሪዎች ቀርበው ክርክራቸውን በጽሁፍ አቅርበዋል ችሎቱም መዝገቡን አንደሚከተለው መርምሯል በስር ፍቤት ተጠሪዎች ክስ የመሰረቱት ከባለቤታቸው ጋር ከ ዓም ጀምሮ ይዘው የሚገለገሉበት ሁለት ክፍል ቤቶች በአርጅና ምክንያት በመፍረሳቸው ለማደስ ስራ ሲጀምሩ አመልካች ሁከት ፈጥረዋል በማለት ነው አመልካች በበኩላቸው ቤቱ የአመልካች ባለቤት ወላጆች እንጂ የተጠሪዎች አለመሆኑና ተጠሪዎች የሚኖሩት በሌላ ቦታ እንደነበር እንዲሁም ቤቱ በተጠሪዎች ይዞታ ስር አለመሆኑ ተከራክረዋል አንድ ሰው በይዞታው ላይ ሁከት ሲፈጠር ወይም ይዞታው በዛሃይል ሲነጠቅ ሁከቱ እንዲወገድ ወይም በሃይል የተወሰደው ነገር እንዲመለስ ክስ ማቅረብ የሚችል መሆኑን በፍብሕቁ መመልከት ይቻላል በመሆኑም ተጠሪዎች ክስ የመሰረቱት ሁከት ተፈጥሮብናል በማለት በመሆኑ ሁከት ተፈጠረበት ያሉበት ንብረት በይዞታቸው ስር እንደሚገኝና በዚህ ይዞታቸው ላይ የሁከት ተግባር የተፈፀመበት ስለመሆኑ ማረጋገጥ ይገባቸዋል ይዞታ ማለት ደግሞ አንድ ሰው አንድን ነገር በአጁ አድርጐ በእውነት የሚያዝበት ሆኖ ሲገኝ መሆኑ በፍብሕቁ የተመለከተ በመሆኑ ተጠሪዎች ክርክር ያስነሳውን ቤት በእጃቸው አድረገው ሲያዙበት የነበረ ስለመሆኑ የማስረዳት ሽክም አለባቸው ከክርክሩ ሂደት እንደተረዳነው የኛ ተጠሪ ባለቤት ቤቱን እስከ ዓም ድረስ ይኖሩበት እንደነበርና ከዛ በእላ ታመው ለህክምና አዲስ አበባ ሲሄዱ ቤቱን ለሌላ ሰው አደራ ሰጥተው በመሄዳቸው ቤቱ በተጠሪዎች እጅ አልነበረም ተጠሪዎች ለቀረበው የሰበር አቤቱታ በሰጡት መልስ ባለቤታቸው ታመው ወደአዲስ አበባ ሲፄዱ ቤቱን በአደራ ለሌላ ሰው በአደራ ሰጥተው መሄዳቸውን ግልፀዋል በይግባኝ ሰሚው ፍቤት ከተደረገው ክርክርም አንደኛ ተጠሪ በአላባ ከተማ እየኖሩ ቤቱን አየተመላለሱ ይከታተሉ እንደነበር ምስክሮች ማስረዳታቸው ተመዝግቧል ይህም የሚያሳየው ተጠሪዎች በቤቱ ውስጥ ይኖሩ ያልነበረ ወይም ቤቱን በእጃቸው አድርገው በእውነት የሚያዙበት አለመሆኑን ነው በመሆኑም ቀድሞውንም ቢሆን ተጠሪዎች ቤቱን በአጃቸው አድርገው የሚያዙበት ባለመሆኑ በፍብሕቁ መሰረት ሁከት ይወገድልኝ ክስ የሚያቀርቡበት የሕግ አግባብ የለም ይልቁንም የክርክሩ ሂደት ክርክሩ ከሁከት ጥያቄ ይልቅ ክርክር ያስነሱት ሁለት ቤቶች ባለቤት ማነው። የሚለውን ጭብጥ መርምራል በሕገመንግስቱ አንቀጽ ሥር ማንኛውም ሰው ሰብዓዊ በመሆኑ የማይደፈርና የማይገሰስ በህይወት የመኖርየአካል ደህንነትና የነፃነት መብት አለው ሰረዝ የተጨመረ ተብሎ የተቀመጠ ሲሆን አንቀጽ የአካል ደህንነት መብት ምን እንደሆነ ያብራራል ማንኛውም ሰው በአካሉ ላይ ጉዳት እንዳይደርስበት የመጠበቅ መብት አንዳለው የፃገሪቱ የበላይ ሕግ ያስገነዝባል መንግስትም ሆነ ማንኛውም ሰው የሌላውን ሰው የአካል ደህንነት የመጠበቅ የሕግ ግዴታ አለበት ይህን ህግ በመተላለፍ በሰው አካል ላይ ጉዳት ማድረስ በወንጀል የሚያስቀጣ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ለደረሰው የአካል ጉዳት ተጐጂው ካሳ የማግኘት መብት ይኖረዋል በህገመንግስቱ የተቀመጠው ይህን የሰብአዊ መብት ከሚያረጋግጡ ዝርዝር ሕጐች ውስጥ በፍሕጉ ውስጥ የጉዳት ካሳን አስመልክቶ የተቀመጡት ድንጋጌዎች ይገኙባቸዋል በዚህም መሰረት አንድ ሰው በጥፋቱ በሌላ ሰው ላይ ጉዳት ካደረሰ ላደረሰው ጉዳት አላፊ ሆኖ ካሳ ሊከፍል አንደሚገባ የፍብሕቁ አስቀምጧል በመሆኑም በመርህ ደረጃ የጉዳት ካሳ ሊከፍል የሚገደደው በጥፋቱ ጉዳት ያደረሰ ሰው ሲሆን በአንዳንድ የተለያዩ ጉዳዮች ደግሞ አንድ ሰው ጥፋት ሳይኖርበትም ኃላፊ አንደሚሆን ከፍብሕቁ እና ተከታዮቹ መገንዘብ ይቻላል ከአነዚህ ህጉ ለይቶ ካስቀመጣቸው ጉዳዮች አንዱ የተሽከርካሪ ባለቤት ተሽከርካሪው ላደረሰው ጉዳት ጥፋት ሳይኖርበት አላፊ እንደሚሆን የፍብሕቁ ያመለክታል በመሆኑም በሌላ ሰው አካል ላይ ለደረሰ ጉዳት አላፊ የሆነ ሰው ለደረሰው ጉዳት ካሳ የመክፈል ግዴታ በፍሕጉ ግዴታ ተጥሎበታል ከዚህ በመቀጠል ሊታይ የሚገባው የካሳው መጠን ነው ለጉዳቱ አላፊ የሆነ ሰው የሚከፍለው የካሳ መጠን ከጉዳቱ ጋር ተመዛዛኝ ሊሆን እንደሚገባ በፍብሕቁ እና ስር ተመልክቷል ወደፊት ይደርሳል ተብሎ የሚገመት ጉዳት የተረጋገጠ ከሆነ እስኪፈፀም መጠበቅ ሳያስፈልግ ካሳው ሊከፈል እንደሚገባ የፍብሕቁ ይናገራል በሌላ በኩል ካሳ ከደረሰው ጉዳት ጋር እኩል ሆኖ መመዘን አለበት ሲባል መታየት ያለበት በአጠቃላይ በተጐጂው ላይ ጉዳት በመድረሱ ምክንያት እንደሰው በአጠቃላይ የመስራት ኃይል ቅነሳ አንፃር እንጂ ከጉዳቱ በፊት ሲሰራው የነበረውን ስራ ላለመስራት ጉዳቱ ያስከተለው ልዩ ጫናና የቅነሳ መጠን ግምት ውስጥ በማስገባት አለመሆኑን ለዚህም ምክንያት የሚሆነው እያንዳንዱ የሰውነት ክፍል ስራ ለመስራት ብቻ ሳይሆን በአጠቃላይ አንድ ሰው ለመኖር የተለያየ ፋይዳና ጠቀሜታ ያለው በመሆኑ እንደሆነ ይህ የሰበር ችሎት በመቁ ትርጉም ሰጥቶበታል በተያዘው ጉዳይ አመልካች ላይ የደረሰው የአካል ጉዳት ስለመሆኑ ተገንዘበናል የስር ፍቤት አመልካች ላይ ጉዳት መድረሱን ቢያረጋግጥም ከፍ ሲል እንደተገለፀው ከጉዳቱ በፊት ገቢ ያገኙ እንደነበር አላስረዱም በሚል ካሳ ሊከፈላቸው አይገባም ብሏል ነገር ግን ጉዳት መድረሱ በተጨባጭ እስከተረጋገጠ ድረስ ለተጐጂው ከደረሰበት ጉዳት ጋር ተመጣጣኝ የሆነ ካሳ ሊከፈለው ይገባል ምክንያቱም መታየት ያለበት ተጐጂው ከጉዳቱ በፊት ያገኘው ገቢ ሳይሆን በጉዳቱ ምክንያት ወደፊት በመስራት ችሎት ላይ ሊያስከትል የሚችለው አሉታዊ ተጽእኖ ነው አመልካች ላይ የደረሰው አካል ጉዳት ሙሉ ለሙሉ የመስራትን ችሎታቸውን ያሳጣ ነው ባይባልም በ በመቶ የመስራት ችሎታቸውን የቀነሰ ስለመሆኑ በሕክምና ተረጋግጧል በአርግጥ ለዚህ ጉዳት ተመጣጣኝ የሆነ ካሳ ለመወሰን አስቸጋሪ ቢሆንም የካሳውን መጠን በትክክል ለመወሰን ያልተቻለ እንደሆነ የካሳው መጠን በርትእ ሊወሰን እንደሚችል የፍብሕቁ ያመለክታል በመሆኑም አመልካች ላይ ጉዳት መድረሱና ጉዳቱም የመስራት ችሎታቸውን መቀነሱ ስለተረጋገጠ የካሳውን መጠን በትክክል ማወቅ አስቸጋሪ ቢሆንም እንኳን በርአት መወሰን ሲቻል አመልካች ገቢ ያልነበራቸው በመሆኑ ብቻ ካሳ አይከፈላቸውን ተብሎ የተሰጠው ውሳኔ የጉዳት ካሳ ድንጋጌዎችን ያላገናዘበና መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ነው ውሳኔ የፌመደረጃ ፍቤት ሚያዚያ ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔና የፌከፍተኛ ፍቤት በመቁ ጥቅምት ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ ተሽሯል አመልካች ላይ የአካል ጉዳት የደረሰባቸው በመሆኑ በርትእ ብር ሰላሳ ሺህ ተጠሪ ለአመልካች እንዲከፍሉ ብለናል ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ለመቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ጊሩት መለሰ ብርፃነ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ዶር ተስፋነሽ በላይ ጠበቃ አቶ ይርሣው ጌትነት ቀረቡ ተጠሪ አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ ነገረፈጅ መኮንን ሽፈራው ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔና የከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት ስላመለከቱ ነው ክርክሩ በመጀመሪያ ያታየው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ነው በሥር ፍርድ ቤት ተጠሪ ከሳሽ አመልካች ተከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል ተጠሪ በሥር ፍርድ ቤት በከሳሽነት ቀርቦ የመድን ሽፋን የሰጠሁት የሰሌዳ ቁጥር የሆነውን መኪና ንብረትነቱ የተከሳሽ የአመልካች የሆነው የሰሌዳ ቁጥር አአ የሆነው መኪና ጥቅምት ቀን ዓም በመግጨት ጉዳት አድርሶበታል ጉዳቱ ያደረሰውም የተከሳሽን አመልካችን መኪና ያሽከረክር በነበረው ሰው ጥፋት ምክንያት መሆኑ በትራፊክ ሪፖርትና መርመራ የተረጋገጠ ነው ከሳሽ ተጠሪ ባሉበት የውል ግዴታ መሰረት ብር አንድ መቶ አስራ ሰድስት ሺ ሰባት መቶ ሰላሣ አምስት ብር ከአርባ ዘጠኝ ሣንቲም ወጭ በማድረግ የደንበኛውን መኪና አስጠግኖ ያስረከበ ስለሆነ ይህንን ገንዘብ ከነወለዱ እንዲከፍሉ ውሣኔ ይሰጥልኝ በማለት ክስ አቅርበዋል አመልካች በተከሳሽነት ቀርበው የእኔን መኪና ያሽከረክር የነበረው ሰው በወንጀል ተከስሶ ነፃ በመሆኑ ጉዳቱ የደረሰው የእኔን መኪና በሚያሽከረክረው አሽከርካሪ ጥፋት ሣይሆን የከሳሽን መኪና በሚያሽከረክረው አሽከርካሪ ጥፋት ነው ጉዳቱ በሁለት ተሽከርካሪዎች ግጭት የተከሰተ በመሆኑና የእኔም መኪና ጉዳት ደርሶበት በንብ ኢንሹራንስ የተጠገነ በመሆኑ የየራሳችንን መቻል ይገባናል ተጠሪከክሳሽ ፐርፎርማ ሣይሰበሰብ በሞኤንኮ ኩባንያ ብቻ ጥገናው እንዲከናወን ያደረገ በመሆኑ በቂ ማስረጃ አላቀረቡም የትራፊክ ፖሊስ የምርመራ መዝገብ ቀርቦ ይታይልኝ በማለት የተከራከሩ ሲሆን ንብ ኢንሹራንስ ኩባንያም በክርክሩ ጣልቃ ገብቶ አለኝ የሚለውን ክርክር አቅርቧል የስር ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክርና ያቀረበውን የትራፊክ ፖሊስ የምርመራ ሪፖርት ከመረመረ በኋላ አመልካች የፖሊስ የምርመራ መዝገብ ይቅረብ ብለው ያቀረቡት ጥያቄ የምርመራ መዝገቡ ከቀረበው ሪፖርት የተለየ የሚያስረዳ ስለመሆኑ አልገለፁም ስለዚህ ክርክራቸው ተቀባይነት የለውም የአመልካችን መኪና የሚያሽከረክረው ሹፌር በወንጀል ተከስሶ ነፃ መውጣቱ የፍትሐብሔር ኃላፊነትን የሚያስቀር አለመሆኑ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር በግልጽ ተደንግጓል ጉዳቱ የደረሰው በአመልካች ሹፌር ጥፋት ምክንያት መሆኑ ስለተረጋገጠና አመልካች የመኪናው ባለቤት በመሆናቸው ለደረሰው ጉዳት በኃላፊነት ይጠየቃሉ በማለት ከወሰነ በኋላ የካሣውን መጠን በተመለከተ አመልካች ክስ የቀረበበትን ገንዘብ ክስ ከቀረበበት ቀን ጀምሮ ከሚታሰብ ዘጠኝ ፐርሰንት ወለድ ጋር እንደዚሁም ሌሎች ወጭዎችን ይክፈሉክስ ከቀረበበት ገንዘብ ውስጥ ጣልቃገቡ ንብ ኢንሹራንስ ኩባንያ ብር ሰባ አምስት ሺህ ብር ይከፈል በማለት ወስኗል አመልካች በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለከፍተኛው ፍርድ ቤት አቅርበዋል የከፍተኛው ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ የሥር ፍቤት የሰጠውን ውሣኔ አጽንቶታል አመልካች ለዚህ ችሎት ባቀረቡት የሰበር አቤቱታ የእኔ መኪና ሲያሽከረክር የነበረው ሹፌር በወንጀል ተከስሶ ነፃ ሆኖ እያለ የወንጀል መዝገብ አስቀርቦ ሣይመለከት ኃላፊነት አለባችሁ ብሎ መወሰኑ መሰረታዊ የሕግ ስህተት አለበት ለመኪና መለዋወጫ አውጥቻለሁ በማለት ተጠሪ ያቀረበው ማስረጃ ታአማኒነት የሌለው ሆኖ እያለ የሥር ፍርድ ቤት ተቀብሎ መወሰኑ ተገቢ አይደለም ስለሆነም የሥር ፍርድ ቤት በርካታ የሕግና የፍሬ ጉዳይ ስህተት ፈጽሞ እያለ ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ሣያርም ማጽናቱ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት በመሆኑ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ሶስት ገጽ የሰበር አቤቱታ አቅርቧል ተጠሪ በበኩሉ ጉዳቱ የደረሰው የአመልካችን መኪና ያሽከረክር በነበረው ሹፌር ምክንያት መሆኑን የተሻለና ሚዛን የሚደፋ ማስረጃ በማቅረብ አስረድተናል የፍርድ ቤት የወንጀል ውሣኔ በአኛ በኩል ያቀረበውን የትራፊክ ምርመራ ሪፖርት የሚያስተባብል አይደለም በአጠቃላይ የማስረጃ አቀራረብ ስርአትን ተከትለው በስር ፍቤትም ሆነ ለይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ያላቀረቡትን ማስረጃ የበታች ፍርድ ቤቶች አንዳለፉባቸው በመግለጽ በሰበር አመልካች የሚያቀርቡት ክርክር ህጋዊ መሰረት የሌለው ነው በማለት መልስ ሰጥቷል አመልካች በጽሑፍ የመልስ መልስ አቅርበዋል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን አኛም ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመንው አመልካች የሥር ፍርድ ቤት ማስረጃ ሣያስቀርብና የእኔን መኪና የሚያሽከረክረው ሰው ከወንጀል ክስ ነባ ሆኖ እያለ ለጉዳቱ ኃላፊነት አለብሽ ተብሎ መወሰኑ ተገቢ አይደለም በማለት ያቀረቡትን የመከራከሪያ ሐሳብ አግባብነት ካላቸው የሕግ ድንጋጌ ጋር በማገናዘብ ምላሽ ማግኘት ያለባቸው ነጥቦች ሆኖ አግኝተናቸዋል የመጀመሪያውን ነጥብ በተመለከተ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መዝገብ በማስቀረብ አመልካች ተጠሪ ያቀረበባቸውን ክስ ለመከላከል በፍትሐብሔር ሥነሥርአት ሕግ ቁጥር እና በፍትሐብሔር ሥነሥርአት ሕግ ቁጥር ድንጋጌዎች መሰረት ያቀረቡትን የማስረጃ ዝርዝር ተመልክተናል አመልካች ለሥር ፍርድ ቤት የካቲት ቀን ዓም ባቀረቡት የማስረጃ ዝርዝር መግለጫ የትራፊክ ፖሊስ የምርመራ መዝገብና አቃቤ ሕግ በቄራ ምድብ ችሎት የወንጀል ክስ አቅርቦ የተከራከረበት የፍርድ ቤት መዝገብ ፍርድ ቤቱ በፍታብሔር ሥነ ሥርአት ሕግ ቁጥር መሰረት የጠየቁ መሆኑን በተራ ቁጥር እና በተራ ቁጥር ካቀረቡት የማስረጃ ዝርዝር ለመረዳት ችለናል የሥር ፍርድ ቤት እነዚህን መዝገቦች አስቀርቦ ማየት ያላስፈለገበትን ምክንያት በውሣኔው በግልጽ አስፍሯል አመልካች እንዲቀርብላቸው የጠየቁት የትራፊክ ፖሊስ የምርመራ መዝገብ በትራፊክ ፖሊስ የሚመለከተው ክፍል ተዘጋጅተው ከተላከው የትራፊክ ፖሊስ ምርመራ ውጤትና መግለጫ ከተገለፀው ፍሬ ጉዳይ ምን የተለየ ፍሬ ጉዳይ ሊያስረዳ እንደሚችል ባቀረቡት የማስረጃ ዝርዝር መግለጫ አለመገለፁን እንዲሁም የወንጀል ችሎት የአመልካች መኪና ሲያሽከረክር በነበረው ሰውና በዓቃቤ ሕግ መካከል ክርክር የተደረገበት መዝገብ አሽከርካሪው በወንጀል ተከስሶ ነፃ ከመሆኑ ውጭ ሌላ የሚያስረዳው ፍሬ ነገር ያለ መሆኑን የማስረጃ ዝርዝር መግለጫው የማያሣይና በወንጀል ነፃ መሆን የፍትሐብሔር ተጠያቂነት አእንደማያስቀር በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር የተደነገገ መሆኑን በመግለጽ ውሣኔ እንደሰጠ ለመገንዘብ ችለናል አመልካች አንድ ማስረጃ ቢቀርብ ምን አይነት ጭብጥ ሊያስረዳላቸው እንደሚገባ በፍትሐብሔር ሥነ ሥርአት ሕግ ቁጥር እና በፍትሐብሔር ሥነሥርአት ሕግ ቁጥር ድንጋጌዎች መሰረት በመግለጽና በመዘርዘር የመጠየቅ ግዴታና ኃላፊነት አለባቸው አመልካች መዝገቦቹ ቢቀርቡ ለሥር ፍርድ ቤት በማስረጃነት ከቀረበው የትራፊክ ፖሊስ የምርመራ ውጤት መግለጫ ሊያስረዱ የሚችሉት የተለየ ፍሬ ጉዳይ ስለመኖሩ ሣያረጋግጡና ሣይገልጹ አንደዚሁ በደፈናው መዝገቦቹ ቀርበው ይታዩልኝ በማለት በማስረጃ ዝርዝር መግለጫው ስለጠየቁ ብቻ የሥር ፍርድ ቤት በፍትሐብሔር ሥነሥርአት ሕግ ቁጥር መሰረት መዝገቦቹን የማስቅረብ ግዴታና ኃላፊነት የለበትም ፍርድ ቤቱ መዝገቦቹ እንዲቀርቡ ትአዛዝ የሚሰጠው ይቅረቡ የተባለው ማስረጃ ከክርክሩ ከተያዘው ጭብጥ ጋር ያለውን አግባብነትና ማስረጃው ቢቀርብ ሊያረጋግጥ የሚችለው ፍሬ ጉዳይ በመጀመሪያ ማስረጃው ይቅረብልኝ የሚለው አካል በበቂ ሁኔታ ዘርዝሮና በፍትሐብሔር ሥነሥርአት ሕግ ቁጥር ንኡስ አንቀጽ መሰረት አረጋግጦ ሲጠይቅ ነው ከዚህ አንፃር አመልካች በፍትሐብሔር በሥነ ሥርአት ሕግ ቁጥር ድንጋጌዎች መሰረት እንዲቀርቡ የጠየቋቸው ማስረጃዎች ምን አይነት ፍሬ ጉዳይ እና ጭብጥ ለማስረዳት እንደሚጠቅሙ ሣይገልጽና ሣያረጋግጡ የሥር ፍርድ ቤት ማስረጃዬን ሣያስቀርብ ወሰነብኝ በማለት የሚያቀርቡት ክርክር የሕግ መሰረትና ድጋፍ ያለው ሆኖ አላገኘነውም ሁለተኛውን ነጥብ በተመለከተ የአመልካችን መኪና ያሽከረክር የነበረው ሹፌር በወንጀል ተከስሶ ነፃ መሆኑ አመልካች በፍትሐብሔር ተጠያቂነት ነፃ የሚያደርግ አይደለም አመልካች መኪናቸውን ከሚያሽከረክረው ሹፌር ጥፋት ውጭ በሆነ መንገድ በሌላ ሰው ንብረት ላይ ጉዳት ያደረሰ መሆኑ ቢረጋገጥ እንኳን የመኪናው ባለቤት በመሆናቸው ብቻ ለጉዳቱ ተጠያቂ እንደሚሆኑ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ንኡስ አንቀጽ ተደንግጓል በያዝነው ጉዳይ አደጋው ያደረሰው የአመልካችን መኪና በሚያሽከረክረው ሹፌር ጥፋት መሆኑን በፍትሐብሔር ክርክር የቀረበውን ማስረጃ የመመዘን ሥልጣን ያላቸው የሥር ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት አረጋግጠዋል አመልካች የወንጀል ችሎት የሰጠው ውሣኔ መኪናቸውን ያሽከረክር የነበረው ሰው ጥፋት የሌለበት መሆነ የሚያረጋግጥ በቂ ማስረጃ ርርበርህከ ጄህሃበር ተደርገ መወሰድ አለበት በማለት ያቀረቡት ክርክር በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር በወንጀል ነፃ መሆን የፍታብሔር ኃላፊነትን የሚያስቀር አይደለም በማለት ሕግ አውጭው በግልጽ የደነገገውን ድንጋጌ ያላገናዘበና የሕግ ድጋፍ የሌለው ነው ስለሆነም የሥር ፍርድ ቤትና የከፍተኛ ፍርድ ቤት የክርክሩን ሥርአት በሚመሩበት ጊዜም ሆነ ለጉዳቱ ኃላፊ ያለባቸው አመልካች ናቸው ብለው በሰጡት ውሣኔ የፈፀሙት መሰረታዊ የሕግ ስህተት የሌለ በመሆኑ በፍትሐብሔር ሥነሥርአት ሕግ ቁጥር መሰረት ውሣኔያቻውን አጽንተነዋል ውሣኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤትና የከፍተኛው ፍርድ ቤት ውሣኔ ሙሉ በሙሉ ጸንቷል በዚህ ፍርድ ቤት የካቲት ቀን ዓም የተሰጠው የአግድ ትእዛዝ ተነስቷል በዚህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ ይህ ፍርድ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት በሙሉ ድምጽ ተሰጠ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሓጐስ ወልዱ ጊሩት መለሰ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች አቶ ደረጀ ቸርነት ጠበቃ አቶ በሻዳ ገመቹ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ ሕይወት የኋላሸት ጠበቃ አቶ ደሣለኝ ዓለሙ ክብረት ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ሰኔ ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፍትሐብሔር ይግባኝ ችሎት በመዝገብ ቁጥር የካቲት ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ የታረምልኝ በማለት የሰበር አቤቱታ ስላቀረቡ ነው ክርክሩ በመጀመሪያ የታየው በፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ነው በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አመልካች ከሳሽ ተጠሪ ተከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል በሥር ፍርድ ቤት አመልካች በከሳሽነት ቀርቦ ንብረትነቱ የአሱ የሆነውና የሰሌዳ ቁጥሩ አዋሣ የሆነ ኤኔትሬ የነዳጅ መጫኛ መኪና ሐምሌ ቀን ዓም ከተጠሪ የነዳጅ ማደያና ዲፖ ነዳጅ መራገፍ ላይ እያለ በዚህ ክርክር ተሣታፊ ያልሆነውና በሥር ፍርድ ቤት ሶስተኛ ተከሳሽ በሆነው አቶ አስጨናቂ ኩምሣ የሚባለው የተጠሪ ሰራተኛ በአስነሣው እሳት ምክንያት መኪናው ሙሉ በሙሉ የወደመ በመሆኑ የመኪናውን ዋጋ ብር ሁለት መቶ ሺህ ብር በመኪናው አገኝ የነበረውን ገቢ አደጋው ከደረሰበት ቀን ጀምሮ ክስ እስከተመሰረተበት ጊዜ ድረስ በወር አስራ አምስት ሺህ ብር ሒሳብ መቶ ፃያ ሺህ ብር በሥር አንደኛ ተከሳሽ የነበረው ቶታል ሜር ዩዥ ኤስ ኤተጠሪና አቶ አስጨናቂ ኩምሣ በአንድነትና በነጠላ እንዲከፍሉ ይወሰንልኝ በማለት ክስ አቅርቧል በሥር አንደኛ ተከሳሽ የነበረው ድርጅት አመልካች በእሱ ላይ ክስ ለማቅረብ የሚያስችል በቂ ምክንያት የሌለው መሆኑን በማንሣት የተከራከሩ ሲሆን ተጠሪ በሁለተኛ ተከሳሽነት ቀርበው ሶስተኛው ተከሳሽ አስጨናቂ ኩምሣ ሰራተኛ ባለመሆኑ በኃላፊነት የምጠየቅበት ምክንያት የለም እሳት ሊነሣ የቻለው የከሳሽአመልካች ሰራተኞች በመኪናው ጋቢና በኩል ባስነሱት ምክንያት ነው ስለዚህ ለጉዳቱ አላፊነት የምጠየቅበት ምክንያት የለም በማለትና የመኪናውን ዋጋ ግምትና የመኪናውን ገቢ በመቃወም ተከራክረዋል በሥር ፍርድ ቤት ተከሳሽ የነበረው አቶ አስጨናቂ ኩምሣ የሁለተኛ ተከሳሽ የተጠሪ ድርጅት ሰራተኛና ድርጅቱን በመላላክ የሚያገለግል መሆኑንና ጆሮውም የማይሰማ መሆኑን ገልፆ አደጋው በተከሰበት አለት አኔ በቦታው አልነበርኩም ፍቤቱ የምልክት ቋንቋ አስተርጓሚ ያቁምልኝ በማለት ተከራክራል የሥር ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ከሰማ በኋላ በሥር አንደኛ ተከሳሽ ተደርጐ የተጠቀሰው ድርጅት ሙሉ በሙሉ ከክሱ እንዲወጣ ወስኗል የሥር ፍርድ ቤት እሣቱ የተነሳው በአቶ አስጨናቂ ኩምሣ ኃላፊነት የጐደለው ተግባር መሆኑን በበቂ ማስረጃ መረጋገጡን ወስኗል ከዚህ በተጨማሪ በሥር ፍርድ ቤት ተከሳሽ የነበረው አቶ አስጨናቂ ኩምሣ ለፖሊስ በሰጠው የተከሳሽነት ቃልና ለፍርድ ቤት በሰጠው መልስ ማረጋገጡንና ሶስተኛው ተከሳሽ የሁለተኛ ተከሳሽ የተጠሪ ሰራተኛ መሆኑ በሌላ ምስክር ቃል የተረጋገጠ መሆኑን በመግለጽ በአሳት አደጋው ምክንያት ለደረሰው ጉዳት ተጠሪ ኃላፊነት አለባቸው ሶስተኛ ተከሳሽም ኃላፊነት አለበት ስለዚህ ተጠሪና ሶስተኛ ተከሳሽ ለጉዳቱ በአንድነትና በነጠላ በኃላፊነት ይጠየቃሉ ብሎ ወስኗል የካሣውን መጠን በተመለከተ የመኪናው የገበያ ዋጋ ብር አንድ መቶ ሰባ ሺ ብር እንደሚያወጣ አግባብ ካለው አካል ተገለዷል የመኪናው ወርፃዊ ገቢ ብር አስራ ሁለት ሺ ብር ነው ስለዚህ ተጠሪና ሶስተኛ ተከሳሽ የመኪናውን ዋጋ ብር አንድ መቶ ሰባ ሺ ብር እና የአስር ወር ገቢ ብር አንድ መቶ ፃያ ሺ ብር እንዲከፍሉ በማለት ወስኗል በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ተጠሪ ይግባኝ ለከፍተኛው ፍርድ ቤት አቅርበዋል የከፍተኛው ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ በወቅቱ ሥራ ላይ የነበረውን አዋጅ ቁጥር ድንጋጌዎች በመጥቀስና በተጠሪና በአቶ አሰጨናቂ ኩምሣ መካከል ያለው የሥራ ውል በጽሑፍ የተደረገ ስለመሆኑ ማስረጃ ያልቀረበ መሆኑን በመግለጽ አመልካች አቶ አስጨናቂ ኩምሣ የተጠሪ ሰራተኛ መሆናቸውን ስላላስረዱ ተጠሪ ለደረሰው ጉዳት ኃላፊነት የለባቸውም በማለት ወስኗል አመልካች በከፍተኛው ፍርድ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፍታብሔር ይግባኝ ችሎት አቅርቧል ይግባኝ ሰሚ ችሎቱ የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ የከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ አጽንቶታል አመልካች ባቀረበው የሰበር አቤቱታ በሥር ፍርድ ቤት ሶስተኛ ተከሳሽ አቶ አስጨናቂ ኩምሣ የተጠሪ ሰራተኛ መሆኑን በማመን መልስ ሰጥቷል ፖሊስ ባጣራው የወንጀል የምርመራ መዝገብ በሰጠው የተከሳሽነት ቃልም አረጋግጧል በሌላ ማስረጃም ይኸን ፍሬ ጉዳይ አስረድተናል ለተጠሪ ያቀረበችው ማስረጃ ሣይኖር ተጠሪ በአስጨናቂ ኩምሣ ስም የከፈላቸው የገቢ ግብር አለመኖሩንና ሌሎች ህጋዊ መሰረት የሌላቸውን ምክንያቶች በማቅረብ ተጠሪ ለደረሰው ጉዳት ኃላፊነት የለባቸውም ተብሎ የተሰጠው ውሣኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምኝ በማለት ያላመለከቱ ሲሆን ተጠሪ በበኩላቸው የሥር ፍርድ ቤት የምስክሮችን ቃል በአግባቡ አልገለጹም መስቀለኛ ጥያቄ ያልቀረበበትን ለፖሊስ የተሰጠ የተከሳሽነትና የምስክርነት ቃል ተጠቅሟል ነዳጁ እስከ ታንከሩ ተገልብጦ እስኪያልቅ ድረስ ለሚደርስ ጉዳት ኃላፊነት ያለበት ጫኙ አመልካች ነው አስጨናቂ ኩምሣ ተቀጣሪ ሰራተኛ አይደለም ስለዚህ የከፍተኛው ፍርድ ቤትና የጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጡት ውሳሣኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የለበትም በማለት ተከራክረዋል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር ግራ ቀኙ ያደረጉት የጽሑፍ ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን አንደመረመርነው ተጠሪ አደጋው ያደረሰው በአመልካች ሰራተኞች ጥፋት ነው በማለት በሰበር ደረጃ ያቀረበው ክርክር ህጋዊ መሰረት አለው ወይስ የለም። የሚለውን ጭብጥ በመያዝ የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ በመመዘን ውሣኔ መስጠት ሲገባው አሰሪና ሰራተኛ ክርክር ችሎት የአራተኛ ተጠሪ ከሥራ መሰናበታቸው አላግባብ ነው በማለት የሰጠውን ውሣኔ የፍትሐብሔሩን ክስ የሚያስቀር የመጨረሻ ውሣኔ አድርጐ በመውሰድ መወሰኑ መሰረታዊ የሕግ ስህተት አለበት በማለት ወስነናል ውሣኔ የምስራቅ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ ተሽራል የምስራቅ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አመልካች በተጠሪዎች ላይ ያቀረበውን ክስና ማስረጃና ተጠሪዎች የሚያቀርቡትን መልስና ማስረጃ በመመርመር ተገቢውን ውሣኔ ይሰጥበት ዘንድ በፍትሐብሔር ሥነ ሥርአት ሕግ መሰረት መልሰን ልከንለታል ይፃፍ በዚህ ፍርድ ቤት የወጣውን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ የራሳቸው ይቻሉ ይህ ፍርድ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት በሙሉ ድምጽ ተሰጠ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ የሰመቁ ዐ ሐምሌ ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ሐጎስ ወልዱ ሒሩት መለሠ ብርሃኑ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች የኢትዮጵያ መድን ድርጅት የቀረበ የለም ተጠሪ ወት ዝናሽ አሰፋ የቀረበ የለም አቶ ሙላት አሰፋ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የጉዳት ካሣ ክፍያ ጥያቄ የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪዎች በምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት በአመልካች ደንበኛ ተሽከርካሪ ባለቤት ላይ በመሠረቱት ከውል ውጪ ኃላፊነትን መሠረት ባደረገ ክስ መነሻ ነው የክሱ ፍሬ ይዘት ባጭሩ የተጠሪዎች አባት በአመልካች ደንበኛ ተሽከርካሪ ተገጭታ ሕይወታቸው በማለፉ አባታቸው በሕይወት እያሉ በሚሰሩት ሥራ በቀን ብር ፃያ ሁለት ብር እያገኙ ከዚሁ ገቢ ስልሳ ከመቶ የሚሆነውን አየሰጧቸው ያስተዳድሯቸው የነበሩ መሆኑንና ሟች አባታቸው በመኪና ግጭት ሲሞቱ አድሜያቸው ዐ ዓመት እንደበሩ ወደፊትም እስከ ስልሳ አምስት ዓመት ሊደርሱ ይችሉ እንደነበር በመግለጽ በዚሁ ጉዳት ምክንያት በአጠቃላይ የብር ዐ አንድ መቶ ፃያ አምስት ሺህ ሁለት መቶ ሰላሣ ብር ጉዳት እንደደረሰባቸው በመጥቀስ ይህንኑ የጉዳት መጠን እንዲተካላቸው ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የመኪናው ባለቤትና አሽከርካሪው በሌሉበት ጉዳዩ የታየ ሲሆን የአሁኑ አመልካች በጣልቃ ገብነት ወደ ክርክሩ ገብቶ የተጠሪዎች አባት በአመልካች ደንበኛ ተሽከርካሪ ተገጭተው ሕይወተቸው ሲያልፍ አድሜያቸው ከአስራ ስምንት ዓመት በላይ የሆኑና ራሳቸውን መቻል እና ማስተዳደር የሚችሉበትና ከዚህም አልፎ አባታቸውን ሊጦሩ የሚችሉ መሆኑን በመግለጽና ለክሱ ኃላፊነት አንደሌለው በመጥቀስ የፍብሕቁጥር ሥር የተመለከተውን ድንጋጌ ዋቢ በማድረግ ተከራክሯል የሥር ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ መሠረት በማድረግ የተሽከርካሪውን ባለቤት ለጉዳቱ በፍብሕቁጥር ዐ መሠረት ኃላፊ አድርጎ አመልካችን ተጠያቂ አድርጎአል የጉዳት መጠኑንም በአጠቃላይ ብር ዐዐዐ ዛያ አንድ ሺህ አድርጎ አመልካች እስከ ሰላሳ ሺህ ብር በገባው የዋስትና ግዴታ መሠረት እንዲከፍል ሲል ወስኗል በዚህ ውሣኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኙን ለኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቢያቀርብም በፍብሥሥሕቁ መሠረት ተሰርዞበታል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሣኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች ነገረ ፈጅ ሕዳር ዐ ቀን ዐዐ ዓም በፃፉት ሁለት ገጽ የሰበር አቤቱታ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ ተጠሪዎች ጉዳቱ ሲደርስ እድሜያቸው ከአስራ ስምንት ዓመት በላይ ሆነው እያለ ጉዳቱ በቀለብ መልክ እንዲከፈል ተብሎ መወሰኑ ከፍብሕቁጥር ዐ እና ስለቀለብ የተደነገጉትን ድንጋጌዎችን መንፈስ ያላገናዘበ በመሆኑ ሊታረም የሚገባው ነው በማለት ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታቸው ተመርምሮም አድሜያቸው ከአሥራ ስምንት ዓመት በላይ ለሆናቸው ተጠሪዎች አመልካቹ ከሟቹ አባታቸው ሲያገኙ የነበረውን ቀለብ በካሣ መልክ ይክፈል የመባሉን አግባብነት ለማየት ይቻል ዘንድ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ ተደርጎ የግራ ቀኙ ክርክር ሰኔ ቀን ዐዐ ዓም በዋለው ችሎት ተሰምቷል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው ተጠሪዎች አባታቸው በአመልካች ደንበኛ ተሽካርካሪ ተገጭተው ሲሞቱ እድሜአቸው ከአሥራ ስምንት ዓመት በላይ መሆኑን በወቅቱ ተማሪዎች ሆነው በሟች አባታቸው ሲረዱና ሲተዳደሩ የነበሩ መሆኑን የሥር ፍርድ ቤት በፍሬ ነገር ደረጃ ከማረጋገጡም በላይ አመልካች በዚህ የሰበር ችሎትም ሆነ በሥር ፍርድ ቤት ተጠሪዎች አድሜአቸው አስራ ስምንት ዓመት ሞልቷቸዋል ብሎ ከመከራከር ውጪ በእርግጥም ራሳቸውን ይችሉ የነበረ ሁኔታ ስለመኖሩ ግልጽ አለመከራከሩን ነው እንዲህ ከሆነ ተጠሪዎች እድሜአቸው አስራ ስምንት ዓመት በላይ ስለሆነ ብቻ በመኪና ግጭት ሕይወቱን ያጣውን አባታቸውን ካሣ አይገባቸውም ሊባል የሚችልበት ሕጋዊ ምክንያት የለም የጉዳት ካሣ በቀለብ መልክ እንዲከፈል ሕጉ ሲፈልግ አድሜው አስራ ስምንት ዓመት የሞላው ሁሉ ሊጠይቅ አይችልም ማለት እንደሆነ ስለቀለብ የተደነገጉት ድንጋጌዎች የሚያስረዱት ጉዳይ ነው ዋናውና ትልቁ ቁም ነገር ቀለብ ጠያቂው ያለበት ሁኔታ ነው ቀለብ ጠያቂው ቀለቡን ሊያገኝ የማይችልበት ሁኔታ ውስጥ መሆኑ ከተረጋገጠ አካለ መጠን የመድረሱ ጉዳይ ግምት ውስጥ የሚገባበት ምክንያት የለም ተጠሪዎች በወቅቱ ተማሪዎች የነበሩ መሆናቸው ሲታይም ትምህርታቸውን እየተማሩ በቀላሉ ራሳቸውን የማስተዳደር አጋጣሚ ይኖራቸዋል ብሎ ለመደምደም ከነባራዊ ሁኔታ አንፃር ሲታይ የማያስኬድ ነው በመሆኑም ተጠሪዎች ሟች አባታቸው በመኪና ሲገጩ አስራ ስምንት ዓመት ስለሞላቸው ብቻ የጉዳት ካሣውን በቀለብ መልክ ሊያገኙ አይገባም በማለት አመልካች ያቀረበው ቅሬታ ከፍብሕቁጥር እና ስለቀለብ ስለተደነገጉት ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ ውጪ በመሆኑ ይህ ችሎት የሚቀበለው ሆኖ አላገኘውም በመሆኑም የበታች ፍርድ ቤቶች በጉዳዩ ላይ የሰጡት ውሣኔ በተጠሪዎች በኩል የቀረቡትን ክርክሮችንና ማስረጃዎችን መሠረት ያደረገ በመሆኑ በሕጉ አተረጓጎምና አተገባበር ላይ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት አለበት ለማለት አልተቻለም በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ዐ ሐምሌ ቀን ዓም ተሰጥቶ በኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁጥር ዐ ጥቅምት ቀን ዐዐ ዓም የፀናው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ጸንቷል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሣራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል ትዕዛዝ በዚህ ችሎት ኀዳር ዐ ቀን ዐዐ ዓም ተሰጥቶ የነበረው እግድ ተነስቷል ይፃፍ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የሦስት ዳኞች ፊርማ አለበት ነዓ የዳኝነት ስልጣን የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች መንበረፀሐይ ታደሰ ሐጐስ ወልዱ ሂሩት መለሰ ታፈሰ ይርጋ አልማው ወሌ አመልካች አቶ ናትናኤል ዘውገ ጠበቃ አበራ ጣሰው ቀረቡ አቶ ኃይለየሱስ ዘውገ ተጠሪ ወሮ እግዜሩ ገሕይወት ጠአለም ወአረጋይ ቀረቡ የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ ነፈጅ ደስታ ሊበን ቀረቡ ፍርድ ለሰበር አቤቱታ መነሻ የሆነው አመልካቾች በአንደኛ ተጠሪ ላይ በፌመደረጃ ፍቤት የመሰረቱት ክስ ነው አመልካቾች ከሟች አባታቸው በውርስ ያገኙትን በወረዳ ቀበሌ ውስጥ የሚገኘውን የቤቁ የሆነውን ቤት አንደኛ ተጠሪ ቀድሞ ከሚያስተዳድረው ሁለተኛ ተጠሪ መከራየታቸውን ምክንያት በማድረግ አለቅም ስላሉ የቤቱ ኪራይ ከፍለው ቤቱን እንዲያስረክቡ ክስ መስርተዋል አንደኛ ተጠሪ ለክሱ መልስ እንዲሰጡና ሁለተኛ ተጠሪም በክርክር ውስጥ አንዲገባ ከተደረገ በኋላ ፍቤቱ የአመልካቾች የቤት ባለቤትነት ደብተር በአአበባ ከተማ መስተዳድር ምክር ቤት የስራና ከተማ ልማት ቢሮ የተሰረዘ በመሆኑ አመልካቾች ቤቱን ለመረከብ ያቀረቡት ጥያቄ ተቀባይነት የለውም በማለት ወስኗል አመልካቾች ውሳኔውን ለማስለወጥ ለፌከፍተኛ ፍቤት ያቀረቡት ይግባኝም ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል የአሁኑም የሰበር አቤቱታ የቀረበው በዚህ ውሳኔ ላይ ነው የአመልካቾች ዋነኛ ቅሬታ የአአበባ ከተማ መስተዳድር ምክር ቤት የስራና ከተማ ልማት ቢሮ የባለቤትነት ደብተሩን ለመሰረዝ ስልጣን የለውም የሚል ነው ችሎቱም የስራና ከተማ ልማት ቢሮ ደብተሩን የሰረዘው በአግባቡ መሆን አለመሆኑን ለመመርመር ሲል አቤቱታው ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ አድርጓል ግራ ቀኙም ክርክራቸውን በጽሁፍ አቅርበዋል ችሎቱም መዝገቡን መርምራሯራል ከፍ ሲል እንደተገለፀው በሰበር ችሎት ለመመርመር የቀረበው ነጥብ የአአበባ ከተማ የስራና ከተማ ልማት ቢሮ የአመልካቾችን የባለቤትነት ደብተር ለመሰረዝ ስልጣን አለው የለውም የሚለው ነው ከክርክሩ የአአበባ ከተማ ስራና ከተማ ልማት ቢሮ ደብተሩን የሰረዘው የስራና ከተማ ልማት ሚር በ ዓም በተፃፈ ደብዳቤ በሚር መስሪያ ቤቱ ይገኙ የነበሩ የቤት ጉዳዮች ከስራተኞቹ ጋር ለአአበባ መስተዳድር ምክር ቤት እንዲያስረክብ ከጠቅላይ ሚር ጽቤት በተላለፈው ትእዛዝ መሰረት ከየካቲት ቀን ዓም ጀምሮ እነዚህ ጉዳዮች በአአበባ መስተዳድር ምክር ቤት ስራና ከተማ ልማት ቢሮ እንዲያስተዳድር በመግለፁ ምክንያት መሆኑን ተገንዝበናል የጠቅላይ ሚር ጽቤት የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችን ስራ የመከታተልና በበላይነት የመቆጣጠር ስልጣን ያለው እንደመሆኑ መጠን የስራና ከተማ ልማት ሚር ቤቶችን የሚመለከት ጉዳይ ለአአበባ ስራና ከተማ ልማት ቢሮ እንዲያስተላልፍ በተሰጠው ትአዛዝ መሰረት ስራውንና ሰራተኞቹን ለቢሮው አስተላልፏል በዚህ መሰረት ቢሮው ስራውን ሲያከናውን ቆይቷል በዚህም ወቅት ነው የአመልካቾች የቤት ባለቤትነት ደብተር የተሰረዘው ስለሆነም አመልካቾች ደብተሩ ስልጣን በሌለው አካል ነው የተሰረዘው በማለት የሚያቀርቡት ክርክር ተቀባይነት የለውም የስር ፍቤትም አመልካቾች የቤት ባለቤትነት ደብተር ስልጣን ባለው አካል የተሰረዘ በመሆኑ ክሳቸውን ተቀባይነት የለውም ሲል የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሞበታል ለማለት አልተቻለም ውሳኔ የፌመደረጃ ፍቤት በመቁ ሐምሌ ቀን የሰጠው ውሳኔ እና የፌከፍተኛ ፍቤት በመቁ ጥቅምት ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ ፀንቷል ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ለመዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ የሰመቁ ዐ ጥር ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች መንበረፀሐይ ታደሰ ሐጎስ ወልዱ ሒሩት መለሠ ብርሃኑ አመነው አልማው ወሌ አመልካች የደቡብ ክልል የሐዋሣ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ነፈጅ ከተማ ጌታነህ ቀረቡ ተጠሪቡ የሐዋሳ ደብረ ምህረት ቅገብርኤል ገዳም ጠበቃ ቸርነት ገሕይወት ቀረቡ ፍርድ ለዚህ ሰበር አቤቱታ መነሻ የሆነ ተጠሪ በሐዋሣ ከተማ ከፍተኛ ፍቤት በአመልካች እና በሌሎች ሁለት ተከሣሾች ላይ ያቀረቡት ክስ ነው ተጠሪ በክሷ ከቤክርስቲያኗ ይዞታ ካሜ ለሥር አንደኛ ተከሣሽ ለጊዜያዊ ማረፊያነት ተሰጥቷቸው የነበረ መሆኑን ተከሣሹ አሁን ቤት መስራታቸውን ተከሣሹ ካርታና ፕላን ጠፋብኝ ብለው አዲስ ካርታ እንዲሰጣቸው ለወረዳ ፍቤት አመልክተው እንዲሰጣቸው ማድረጋቸውን አመልካችም ተገቢውን ማጣራት ሳያደርግ አንደኛ ተከሣሽ ከያዙት ቦታ ላይ ለ ካሜ ይዞታ ካርታ ሲሰጣቸው ቀሪው ዐዐ ካሜ ለሥር ሁለተኛ ተከሣሽ በሊዝ በመምራት ካርታና ፕላን መስጠቱን በመግለጽ ለሁለቱም ተከሣሾች የተሰጠው ካርታና ፕላን ተሰርዞ ይዞታው ለተጠሪ ይመለስ በማለት ጠይቃለች አመልካችም ለቀረበው ክስ ቤክርስቲያኗ ያቀረበችው ማስረጃ ከአቁ ፀ በፊት የተሰጠ ስለሆነ ከአዋጁ በኋላ መሠረዙን ከአዋጁ በኋላ የተሻሻለውን ምስክር ወረቀት አለመወሰዷን ካርታውና ፕላኑ የተሰጠው በፍቤት ውሣኔ መሠረት መሆኑን ለክርክር ምክንያት የሆነው ቦታ ከመንግሥት የተወረሰ መሆኑን ለሥር ተከሣሾቹ ካርታና ፕላን የተሰጠው በሊዝ ኮሚቴ ስለሆነ አቤቱታ ሊቀርብ የሚችለው ለሊዝ ቦርድ ኮሚቴ እንደሆነ ለከፍተኛ ፍቤት የሚቀርበው የካሣ ጉዳይ ብቻ እንደሆነ በመከራከር ክሱ ውድቅ እንዲሆንለት ጠይቋል ሌሎቹም ተከሣሾች መልሳቸውን አቅርበዋል ፍቤቱም የግራ ቀኙን ክርክር መርምሮ ይዞታው ከአቁ ወዲህ በተጠሪ አጅ አይደለም አንደኛ ተከሣሽ ይዞታው በሠራተኛነት ሳይሆን በባለቤትነት የይዞታ ማረጋገጫ ተሰጥቷቸዋል ከይዞታቸው ከፊሉ በሊዝ ኮሚቴ ፀድቆ ባለቤት ሆነዋል ቀሪውን በሊዝ ኮሚቴ ለሁለተኛ ተከሣሽ ተሰጥቷል አመልካች በሊዝ ኮሚቴ ውሣኔ መሠረት ነው የሚፈጽመው በሊዝ ኮሚቴ ውሣኔ ቅር ከተሰኘች ቅሬታው ማቅረብ ያለበት ለሊዝ ኮሚቴ ነው የባለቤትነት ምስክር ወረቀት በፍርድ ሊሰረዝ አይችልም በመሆኑም ፍቤቱ ጉዳዩን ለማየት ስልጣን የለውም በማለት የተጠሪን ክስ ውድቅ አድርጓል በዚህ ውሣኔ ላይ ተጠሪ ለደብብሕክመ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ አቅርባ ፍቤቱ ይግባኙን ባለመቀበል መዝገቡን ዘግቷል ይህ ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት አለበት በማለት አመልካች ለክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት አቤቱታ ያቀረበች ሲሆን ችሎቱ ይዞታው የተጠሪ መሆኑ ማስረጃዎች ያረጋግጣሉ ይዞታው የተሰጠው ለሕዝብ አገልገሎት ሳይሆን ለሌላ ግለሰብና መቤት በመሆኑ ሕጋዊ አይደለም ለሕዝብ ጥቅም ቦታ ስለማስለቀቅ በወጣው አዋጅ መሠረት ተገቢው ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶ እንዲለቁ የተደረገ ስላለሆነ ፍቤቶቹ ስለቦታ ማስለቀቅ የተመለከቱት አዋጆች ተጠቅመው ጉዳዩን ለማየት ሥልጣን የለውም ሊሉ አይችልም በማለት ተከሣሾቹ ይዞታውን ለተጠሪ አንዲመልሱ ወስኗል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበው በዚህ ውሣኔ ላይ ነው ይህ ችሎትም ካርታው እንዲሰረዝ በፍቤት የመወሰኑን አግባብነት ለመመርመር አቤቱታው ለሰበር ችሎት ያስቀርባል ብሏል በዚህም መሠረት ግራ ቀኙ ቀርበው ክርክራቸው ተሰምቷል ችሎቱም መዝገቡን መርምሯራል አመልካች ክስ ያቀረበችው ከይዞታዋ ላይ ተቀንሶ ለሥር አንደኛ እና ሁለተኛ ተከሣሽ የተሰጣቸው ስለሆነ የተሰጣቸው ካርታና ፕላን ተሰርዞ ይዞታውን ተከሣሾቹ አንዲመልሱላት ነው ጉዳዩን በመጀመሪያ የተመለከተው የሐዋሳ ከተማ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ክስ የቀረበበትን ጉዳይ ለማየት ስልጣን የለኝም በማለት ክሱን ውድቅ አድርጎታል ለዚህም መሠረት ያደረገው ሁለት ነገሮችን ነው አንደኛው አከራካሪው ይዞታ ለሥር አንደኛ እና ሁለተኛ ተከሣሾች የተሰጠው በሊዝ ቦርድ ኮሚቴ ስለሆነ በኮሚቴው ውሣኔ ቅር የተሰኘ ወገን ቅሬታውን ማቅረብ ያለበት ለቦታ ማስለቀቅ ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ እንጂ ለፍቤት አይደለም የሚል ሲሆን ሁለተኛው የባለቤትነት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት በፍርድ ለመሠረዝ የማይቻል ለመሆኑ የፌጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ ውሣኔ ሰጥቷል በሚል ነው ይህ ችሎትም በቅድሚያ ክስ የቀረበበትን ጉዳይ ለማስተናገድ ፍቤቶች ስልጣን ያላቸው መሆን አለመሆኑን መርምሯል ከመዝገቡ ሂደት ተጠሪ ይዞታዬ ነው የምትለውን የቦታ ይዞታ ቀንሶ ለሥር አንደኛ እና ሁለተኛ ተከሣሾች ሰጠው የሊዝ ቦርድ ኮሚቴ መሆኑን ተረድተናል የከተማን ቦታ በሊዝ ስለመያዝ የወጣው የፌዴራል አቁ እንዲሁም ክልሉ ይህንን አስመልክቶ ያወጣቸው አዋጅና ደንቦች የሊዝ ቦርድ ኮሚቴ በሰጠው የቦታ ማስለቀቅ ውሣኔ ላይ ቅሬታ ያለው ሰው ቅሬታውን ማቅረብ ያለበት በቅድሚያ ውሣኔውን ለሰጠው አካል ሲሆን በዚህ አካል ምላሽ ካልተስማማ ይግባኙን ለቦታ ማስለቀቅ ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ ነው በካሣ ጉዳይ ላይ ካልሆነ በቀር ጉባኤው የሚሰጠው ውሣኔ የመጨረሻ ይሆናል በመሆኑም አንድ ሰው ይዞታውን እንዲለቀቅ የተደረገው በሕግ የተመለከቱትን ሥርዓቶች ሳይከተል ከሆነ ይህንን ጉዳይ አስመልክቶ ይግባኝ ሊያቀርብ የሚችለው ለጉባኤው ነው ለፍቤት ይግባኝ ሊቀርብ የሚችለው የካሣውን ጉዳይ በተመለከተ ብቻ ነው በተያዘውም ጉዳይ ተጠሪ ከይዞታዋ ላይ ተቀንሶ ለሥር ተከሣሾች የተሰጠው በሊዝ መሆኑ ስለተረጋገጠ ይዞታው የተሰጠው በሕጉ አግባብ ካልሆነ ይህንኑ ቅሬታ በቅድሚያ ውሣኔውን ለሰጠው አካል በመቀጠል ደግሞ ለቦታ ማስለቀቅ ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ ማቅረብ ነበረባት በመሆኑም ከጅምሩም ቢሆን ክስ የቀረበበትን ጉዳይ ፍቤቶች አይተው ለመወሰን ስልጣን አልነበራቸውም ከፍ ሲል በተጠቀሱት ምክንያቶችም የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሉት በሊዝ ኮሚቴ የተወሰነውን ጉዳይ አከራክሮ ውሣኔ መስጠቱ ያለስልጣኑ በመሆኑ መሠረታዊ ሕግ ስህተት ፈጽሟል ስለዚህም ተከታዩ ውሣኔ ተሰጥቷል ውሣኔ የደብብክመ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ ሚያዝያ ቀን ዐዐ ዓም የሰጠው ውሣኔ ተሽሯል የሐዋሣ ከተማ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመቁ ዐ ታህሣሥ ቀን ዐዐ ዓም የሰጠው ውሣኔ እና የደብብሕክመ ጠቅላይ ፍቤት በመቁ የካቲት ቀን ዐዐ ዓም የሰጠው ትዕዛዝ ፀንቷል ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ለመዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ነዓ የሰመቁ ጥር ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች መንበረፀሐይ ታደሰ ሐጎስ ወልዱ ሒሩት መለሠ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካችፁ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ነፈጅ አክሊሉ አበባው ቀረቡ ተጠሪ ድራጋዶስ ኮንስትራክሽን የቀረበ የለም መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ ከውል ውጪ ኃላፊነትን የሚመለከቱ ድንጋጌዎችን መሠረት ያደረገ ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ አመልካች በአሁኑ ተጠሪ ላይ ጥቅምት ቀን ዓም በመሠረተው ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም ተጠሪ በአዲስ አበባ ከተማ ኮልፌ ቀራኒዮ አካባቢ የመንገድ ሥራ ሲያከናውን በአመልካች ንብረት ላይ ግምቱ ብር ሄያ አምስት ሺህ አምስት መቶ ስልሣ ዘጠኝ ብር ከሰማኒያ አምስት ሳንቲም የሆነ ጉዳት ማድረሱን ገልፆ ይህንኑ ገንዘብ ከነወለዱ ወጪው ጋር እንዲተካ ይወሰንለት ዘንድ ዳኝነት መጠየቁን የሚያሳይ ነው የአሁኑ ተጠሪም በተከሣሽነቱ ቀርቦ በሰጠው መልስ ተከሣሽ ድርጅት በግሪክ አገር ሕግ መሠረት የተቋቋመ አድራሻውም አቴንስ የሆነ የውጭ ሀገር ኩባንያ ነው በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥም አልተመዘገበም ስለዚህ በመልካችና በተጠሪ መካከል የሚነሳ አለመግባባት በየትኛው ሀገር ሕግ ይታያል በየትኛው ፍርድ ቤት ይታያል የሚል የግል ዓለም አቀፍ ሕግ ስለሚያስነሳ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን አይቶ ለመወሰን ስልጣን የለውም የሚል የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ አንስቶ ተከራክራል ጉዳዩ የቀረበለት የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትም ይህንኑ የተጠሪን መቃወሚያ መሠረት በማድረግ ጉደዩን መርምሮ ጉዳዩ የግል ዓለም አቀፍ ሕግ የሚያስነሳ በመሆኑና ሥልጣኑም የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመሆኑ ፍርድ ቤቱ አይቶ ለመወሰን ስልጣን የለውም ሲል የአመልካችን ክስ በብይን ዘግቷል በዚህ ብይን አመልካች ቅር በመሰኘት ይግባኙን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርቦ ይግባኙ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ተሰርዞበታል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ብይን ለማስቀየር ነው የአመልካች ነገረ ፈጅ ጥር ቀን ዐዐ ዓም በዓፉት ሦስት ገጽ የሰበር አቤቱታ በበታች ፍርድ ቤቶች ብይን መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ በተጠሪና በአመልካች መካከል ያለው የፍትሐብሔር ክርክር ጉዳይ ጉዳቱ የደረሰው ተጠሪ ኢትዮጵያ ውስጥ ስራውን በሚያከናውንበት ወቅት ስለሆነ እና በንብረት ላይ ለደረሰው ጉዳት ደግሞ ክሱ መመስረት ያለበት ጉዳቱ በደረሰበት ሀገር ሕግና ፍርድ ቤት መሆኑ እየታወቀ የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሀ ያላግባብ ተጠቅሶ ክሱ መዘጋቱ ስህተት ስለሆነ ሊታረም ይገባል በማለት ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም ስር ፍርድ ቤት ጉዳዩን ለማየት ሥልጣን የለኝም በማለት መዝገቡን መዝጋቱ ባግባቡ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ ተደርጎ ተጠሪ በተደረገለት ጥሪ መሠረት ጉዳዩ በቃል ሊሰማ በተቀጠረበት ቀነ ቀጠሮ ባለመቅረቡ በሌለበት አንዲታይ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለ መልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የአመልካችን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ብይንና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው የአመልካች ክስ መሠረት ያደረገው ከውል ውጪ ኃላፊነትን በሚመለከት የሚገዙ ድንጋጌዎች መሆኑ ተጠሪ ለክሱ ምክንያት የሆነውን ጉዳት ያደረሰው ስራውን በኢትዮጵያ ውስጥ ሲያከናውን መሆኑን ክሱ የቀረበውም ጉዳቱ በደረሰበትና ንብረቱ በሚገኝበት ክልል በሚገኘው ፍርድ ቤት መሆኑን ነው እንዲህ ከሆነ ደግሞ በአመልካችና በተጠሪ መካከል የተነሳው ክርክር የንብረት ጉዳት ካሣ በመሆኑ ክሱ ሊመሠረት የሚገባው የገንዘቡ መጠን ግንዛቤ ውስጥ ሲገባ የገንዘብ መጠኑን መሠረት አድርጎ የሚወስነው የሥረ ነገር ስልጣን እንደተጠበቀ ሆኖ ጉዳቱ በደረሰበትና ንብረቱ በሚገኝበት ክልል በሚገኘው ፍርድ ቤት ነው ይህ ስለመሆኑም የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ ያሳያል በመሆኑም የሥር ፍርድ ቤት ጉዳዩን በዚህ አንፃር ተገንዝቦ አይቶ የመወሰን ስልጣን የራሱ ሆኖ እያለ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሀ ድንጋጌን ያለቦታው ጠቅሶ የአመልካችን ክስ መዝጋቱ እና ይግባኙ የቀረበለት ፍርድ ቤትም ይህንኑ መቀበሉ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ሆኖ አግኝተናል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ዐ ግንቦት ቀን ዐዐዐ ዓም ተሠጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሕዳር ቀን ዐ ዓም በትዕዛዝ የፀናው ብይን በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ተሽራል የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ጉዳዩን አይቶ የመወሰን ስልጣን ያለው በመሆኑ የአመልካችን ክስ ተቀብሎ ግራ ቀኙን በቀሪ መከራከሪያ ነጥቦች ላይ በማከራከር ተገቢውን ውሣኔ እንዲሰጥበት ጉዳዩን በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት መልሰንለታል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ነዓ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሐጎስ ወልዱ ሂሩት መለሰ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ብርሃነ ጥዑም ሙሉጌታ ወንድም ቀረቡ ተጠሪ የጉምሩክ ባለሥልጣን ዳንኤል ጥበቡ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ ያላግባብ የተከፈለ ቀረጥ ይመለስልኝ ጥያቄን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ አመልካች በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ባሁኑ ተጠሪ ላይ ሚያዝያ ቀን ዓም በመሰረተው ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም በዲክላራሲዮን ቁጥር እና የተመዘገቡትንና በቻይና ማለዥያ ኮሪያ እና ጃፓን ዛገር የተሰሩትን የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ከባንክ በተገኘ የውጭ ምንዛሬ በመግዛት በምፅዋ ወደብ በኩል ወደሃገር ውስጥ ሲያስገቡ የተጠሪ ድርጅት ዛለአንበሳ ጣቢያ ብር ሰማንያ ሰባት ሺህ ሰባት መቶ ስልሳ ከስልሳ አምስት ሳንቲም የቀረጥ ክፍያ አመልካች እንዲከፍሉ ጠይቋቸው ክፍያ ከፈፀሙ በኋላ ተጠሪ ቀሪ የቀረጥ ሂሳብ አለብህ በማለት እቃዎችን በመያዙ ምክንያት ያላግባብ ብር ሁለት መቶ አርባ አራት ሺህ ስምንት መቶ ስልሳ ስድስት ብር ከአስር ሳንቲም እንዳስከፈላቸው ገልፀው ይህንኑ ገንዘብ ተጠሪ ከነወለዱ እና ከክሱ ወጪና ኪሳራ ጋር ይወሰንለት ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚይሳይ ነው ተጠሪም ለክሱ በሠጠው መልስ ቀረጡን በሕጉ በተሰጠው ስልጣን መሰረት ያስከፈለ መሆኑን በመዘርዘር ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲል ተከራክሯራል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክር እና ማስረጃዎችን በመመርመር ተጠሪ ቀረጡን ያስከፈለበት አግባብ ከመመሪያ ቁጥር ውጪ ነው በማለት የተጠሪን ክርክር ውድቅ አድርጎ ለክሱም ኃላፊ በማድረግ ክሱ የተመሰረተበትን ገንዘብ ከሚያዝያ ቀን ጊዜ ጀምሮ ከሚታሰብ ሕጋዊ ወለድ ዘጠኝ በመቶ ጋር አመልካች ለተጠሪ እንዲከፍል ሲል ወስኗል በዚህ ውሳኔ ተጠሪ ባለመስማማት ይግባኙን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርቦ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ የስር ፍርድ ቤትን ውሳኔ ሙሉ በሙሉ በመሻር ተጠሪ የቀረጡን ገንዘብ የሚመልስበት ምክንያት የለም በማለት ወስኗል ከዚህም በኋላ አመልካች ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ ሙሉ በሙሉ ፀንቷል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ ለማስቀየር ነው የአመልካች ጠበቃ ጥር ቀን ዓም በፃፉት ሁለት ገፅ የሰበር አቤቱታ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈፅሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በስር ፍርድ ቤት ያልቀረበውን የተጠሪ መከራከሪያ ነጥብ መሰረት አድርጎ የስር ፍቤትን ውሳኔ መሻሩ ያላግባብ ስለሆነ ሊታረም ይገባዋል በማለት ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም የስር ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ስነስርዓታዊ የሆነውን ምክንያት መነሻ በማድረግ የሠጠውን ዳኝነት ከፍብሥሥሕቁጥር አንፃር አግባብነቱንና የጉዳዩን ፍሬ ነገር የሕግ ክርክር ተመልክቶ ውሳኔ መስጠት ነበረበት ወይስ አልነበረበትም። የሚለው ጥያቄ መነሳት ያለበት ነው በዚህ ችሎት እምነት ከላይ እንደተጠቀሰው ሕግ አውጪው ክርክሩ የወል የስራ ክርክር ቢሆንም በቋሚ ቦርዱ ሊታይ የማይገባበትን ሥርዓት ዘርግቷል የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና ሲታዩ ይህንኑ የሚመልሱ ናቸው በዚህም መሠረት በአዋጅ አንቀጽ ድንጋጌ ስር ከተዘረዘሩት ድርጅቶች ውጪ ያሉ ድርጅቶች የደመወዝና የጥቅማጥቅም ጉዳይ የአስማሚ ተግባርና ኃላፊነት ሆኖ ሊታይ የሚገባው በአዋጁ ምዕራፍ ሶስት በፌዴራሉ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በሚመድበው አስማሚ ነው በአዋጅ አንቀጽ ሀ ከተጠቀሰው የደመወዝና የጥቅማጥቅም ጉዳዩች ብቻ አሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ ማቅረብ ይቻላል ይህንኑም ከተጠቀሰው አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሶስት ድንጋጌ ይዘት የምንገነዘበው ነው ጉዳዩ የሚታየው በአዋጁ ምዕራፍ ሶስት በሚቋቋም አስማሚ እንጂ በአዋጅ ምፅራፍ አራት ስር በሚቋቋም ቦርድ ቋሚም ይሁን ጊዜያዊ አይደለም ይህ ስለመሆኑም አንዳንድ በዋቢነት የሚጠቀሱት ነገሮች አሉ ከእነዚህ መካከል አዋጅ ቁጥር ማሻሻያ ላይ የቀረበው ውይይት አንዱ ነው ከአዋጁ ማሻሻያ ሐሳቦች አንዱ የደመወዝና የጥቅማጥቅም ጉዳይ በአስማሚ ሊታይ አይገባውም የሚል እንደነበር ይታወቃል ማሻሻያው ተቀባይነት ያለማግኘቱ የሚታወቅ ነው የማሻሻያው ጥያቄ ውድቅ የተደረገበት አብይ ምክንያትም የደመወዝና የጥቅማጥቅም ጉዳይ ከአለው እጅግ አስፈላጊና ወሳኝነት ባህርይው የተነሳ በተደጋጋሚ ሠራተኞች የደመወዝ ጭማሪና ጥቅማጥቅም በፈለጉ ቁጥር በአሰሪዎቻቸው ላይ የሚያነሷቸው የማያባሩ ጥያቄዎች ስለሆኑ ሁለቱም ወገኖች በፈቃዳቸው በመረጧቸው አስማሚዎች የሚስማሙባቸው ወይም የሚኒስትሩ መቤት በሚመድበው አስማሚ እንዲያልቅ በማስፈለጉ መሆኑ ይታወቃል እነዚህ ጥያቄዎች ለወሳኝ ቦርድ ይቅረቡ ቢባል ሰራተኞችና አሰሪዎች ጊዜያቸውን ከመስማማት ይልቅ በመካሰስ ያላግባብ እንዲያጠፉና በድርጅቶች ምርትና ምርታማነት ላይም አሉታዊ ተጽእኖ ሊያሳድሩ ይችላሉ ተብሎ ይታመናል በአንፃሩ ደግሞ ለሕዝብ አገልግሎት የሚሰጡ ድርጅቶች ግን ስምምነት ላይ ባይደርሱ ሠራተኞች የሚወስዱት አርምጃ በአገልግሎት ላይ ችግር ስለሚያስከትል የደመወዝና ጥቅማጥቅም ጉዳይ ከመንግስት ፖሊሲ ኮሀር ፀሀዐር አንጻር የእነዚህ ድርጅቶች ጉዳይ ብቻ በቦርድ እንዲታይ ሕግ አውጪው ያደረገው ሊፈጠር ከሚችለው ችግር አንጻር መሆኑን ግምት ውስጥ በማስገባት መሆኑን ሀተታ ዘምክንየት ያሳያል የአዋጅ አንቀጽ ድንጋጌ ሲታይ ሥልጣንን በተመለከተ ቋሚው የአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ ደመወዝና ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞችን ከሚመለከቱት የስራ ክርክር ጉዳዩች ውጪ በአዋጁ በአንቀጽ ንዑስ አንቀጽ አንድ ስር የተመለከቱትን ጉዳዮች ማየትና ውሣኔ የመስጠት ሥልጣን እንዳለው ተመልክተዋል የደመወዝ ጭማሪ እና የጥቅማ ጥቅም ጥያቄን የሚመለከቱት የስራ ክርክሮችን ቋሚ ቦርዱ የማየትም ሆነ አከራክሮ የመወሰን ስልጣን እንዳይኖረው ማድረግ ያስፈለገውም የደመወዝ ጭማሪ እና የጥቅማ ጥቅም ጥያቄ ጉዳይ የአሰሪውና የሰራተኛው ወገኖች በሚያደርጉት ድርድር አሊያም አንዱ ወገን በሌላው ላይ በሕጋዊ መንገድ ተጽእኖ በማሳደር ኢኪኖሚያዊ ጥቅሙን ለማግኘት ሊወሰድ በሚችል አርምጃ ሊፈታ የሚገባው እንጂ በቦርድ መወሰን የሚገባው ባለመሆኑ ስለመሆኑ የሕጉ ማሻሻያ ሀተታ ዘምክንያት ያሳያል በአሰሪና ሠራተኛ ወገኖች መካከል በደመወዝና በጥቅማ ጥቅም ጉዳዩች ላይ አለመግባባትና ክርክር ሲፈጠር በዚህ አካል ጉዳዩ እንዲታይ ማድረግ የኢንዱስትሪ እርምጃዎችን ስራ ማቆም ሆነ ስራ መዝጋት መብቶች ይገደባል የሚል እሳቤ አለ ስለሆነም የተከራካሪ ወገኖች ስምምነት በሌለበት ሁኔታ ወይም ስራ ማቆምና ስራ መዝጋት መብቶች የሌላቸው አካላት ካልሆነ በስተቀር ተከራካሪ ወገኖች በአስገዳጅ የግልግል ዳኝነት ስር እንዲወድቁ ማድረግ አግባብነት እንደሌለው በመታመኑ የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ እነዚህ ጉዳዩችን እንዳይመለከት መደረጉን ሐተታ ዘምክንያቱ ያሳያል የስራ መቆምና የስራ መዝጋት መብቶች በአዋጅ አንቀጽ እና ተከታዩቹ ጥበቃ ያገኙ ጉዳዩች ናቸው በዚህም መሠረት ሕግ አውጪው በአዋጅ አንቀጽ መሠረት እጅግ አስፈላጊ የሕዝብ አገልግሎት ድርጅቶች የሚባሉት ድርጅቶች ውስጥ ያሉ የሠራተኞችም ሆኑ የአሰሪው ወገን በተጠቀሱት የደመወዝና የጥቅማጥቅም ጉዳዩች ላይ የሚነሳን ክርክር በድርድር ለመፈታት ባይችሉ እንደሌሎቹ የስራ ማቆም ወይም የስራ መዝጋት አርምጃ የመወስድ መብት የሌላቸው በመሆኑ ሰራተኞቹም ሆነ አሰሪዎቹ ለጉዳዩ መፍትሄ እንዲያገኙ ክርክር በተፈጠረ ቁጥር በጊዜያዊነት ሊቋቋም ለሚችለው የአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ ስልጣን መስጠቱ ታምኖት ግልጽ ድንጋጌ አስቀምጧል ስለሆነም የአዋጅ አንቀጽ ከአንቀጽ ጋር ተጣምሮ ሲነበብ ሊኖረው የሚገባው ትርጉም በአንቀጽ ስር እጅግ አስፈላጊ የሕዝብ አገልግሎት ድርጅቶች ተብለው ከተዘረዘሩት ተቋማት ጋር ተያይዞ የሚቀርበውን የደመወዝ አና የሌሎች ጥቅማጥቅሞች ጥያቄ ጋር ተያይዞ የሚነሳን የወል የስራ ክርክር ካልሆነ በስተቀር ከሌሎች ድርጅቶች የሚቀርበውን የደመወዝና የሌሎች ጥቅማ ጥቅሞችን የወል የስራ ክርክሮችን አይቶ የመወሰን የስረ ነገር የዳኝነት ሥልጣን የአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ አይደለም በመሆኑም ምንም እንኳ የደመወዝና የጥቅማ ጥቅም ጥያቄ የወል የስራ ክርክር ነው ቢባልም ሕግ አውጪው በተለየ ሁኔታ በቋሚ ቦርዱ ሊታዩ ይገባል ብሎ ከዘረዘራቸው ድርጅቶች ውጪ ያሉ ድርጅቶችን በተመለከተ ቋሚ ቦርዱ ሊመለከት አይገባም ይህ ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር እና የሰጠውን ውሣኔ ለዚህ ጉዳይ ያለውን አግባብነት ስንመለከተውም በእነዚህ መዛግብት የተሰጠው ውሣኔ የወል የስራ ክርክር ብሎ ለመለየት የሚቻልባቸውን መንገዶች ተንትኖ ውሣኔ የሰጠበት ሁኔታ እንጂ ያሁኑ አይነት ክርክር ቀርቦ በቦርዱ ሊታይ የሚገባው ነው በማለት ግልፅ የሕግ ትርጉም የሰጠበት ጉዳይ አይደለም በመሆኑም በዚህ ረገድ አመልካች ያቀረበውን ክርክር አልተቀበልነውም ከላይ ለመግለፅ እንደተሞከረው ጉዳዩ በቋሚ ቦርድ ሊታይ የሚገባው አይደለም ከተባለ ሊታይ የሚገባው በየትኛው አካል ነው የሚለው ጥያቄ መነሳቱ የግድ ነው ለዚህ ጥያቄ ምላሽ የሚገኘውም ከአዋጅ አንቀጽ ሀ ስር ነው በዚህ ድንጋጌ መሠረት ስለደመወዝና ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞች አወሳሰን በተመለከተ የሚቀርብ የወል የስራ ክርክር መታየት ያለበት ተከራካሪዎችን በማስማማት ለጉዳዩ እልባት በሚሰጠው በአዋጅ አንቀጽ መሠረት በሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የሚሰየም አስማሚ ቦርድ ነው አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሲታይም ይህንኑ የሚያጠናክር ነው በመሆኑም በጉዳዩ ላይ ቋሚ ቦርዱም ሆነ የበታች ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሣኔ ከላይ በተመለከቱት ምክንያቶች መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ለማለት አልተቻለም በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በጉዳዩ ላይ የበታች ፍርድ ቤቶች የሰጡት ብይን በፍብሥሥቁጥር መሠረት ጸንቷል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሣራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ዖሟፀይዕሀያያ ደሳምዕሦሥ ምሞቻ ፊረማ ለያ ባንክና ኢንሱራንስ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች መንበረፀሐይ ታደሰ ሂሩት መለሰ ታፈሰ ይርጋ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካችፁ የኢትዮጵያ መድን ድርጅት አቶ ናሆም ሸዋንግዛው ተጠሪ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወሮ ሀና አባይ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የጠቅላይ ፍርድ ቤት የትሐታብሔር ይግባኝ ችሎት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት በመሆኑ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት አመልካች ሰኔ ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ ስለጠየቁ ነው የክርክሩ መነሻ የአሁን ተጠሪ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በከሳሽነት ቀርቦ አቶ ሐጎስ ተድላ ከንፋስ ስልክ ቅርንጫፍ ለወሰዱት ብር ሰባ አምስት ሺ ብር ንብረትነቱ የተበዳሪው የአቶ ሀሰን አብደላ የሆነ የሠሌዳ ቁጥሩ እና የተሳቢው መለያ ቁጥር የሆነ መኪና በመያዣነት ይዘናል ተጠሪ አና ተበዳሪው አቶ ሐጎስ ተድላ መያዣው የመድን ዋስትና እንደገባለት በተስማሙት መሠረት በመያዣነት የተያዘው መኪና በተከሳሽ የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ምስራቅ አብይ ቅርንጫፍ ብር ሦስት መቶ ሀምሳ ሺ ብር ተገምቶ ኢንሹራንስ መድን ተገብቶ የአረቦን ክፍያ ስንከፍል ቆይተናል የመድን ውሉ እየታደሰ ፀንቶ ባለበት ጊዜ ህዳር ቀን ዓም መኪናው በደረሰበት የመገልበጥ አደጋ ከጥቅም ውጭ ስለሆነና ተከሳሽ አመልካች ከመያዣው ግምት ብር ሦስት መቶ ሀምሳ ሺ ብር እንዲከፍል ብንጠይቀው ፈቃደኛ ስላልሆነ አና ተበዳሪው ብድሩን ያልከፈሉ በመሆኑ በመያዣነት የያዝነውን የመድን ዋስትና የገባለትን መኪና ዋጋ እንዲከፍሉ ይወሰንልን በማለት ያቀረቡት ክስ ነው አመልካች በተከሳሽነት ቀርቦ ከተጠሪ ጋር ቀጥተኛ የሆነ የውል ግንኙነት ስለሌለኝ ክስ የማቅረብ ችሎታ የለውም መኪናው የተገለበጠው አሽከርካሪው መሪ አንቢ ብሎኝ ነው በማለት ያቀረቡት መግለጫ በቴክኒክ ማስረጃ ያልተረጋገጠ በመሆኑ ሀላፊነት የለብንም በመኪናው ላይ የደረሰው ጉዳት በባለሙያ አልተረጋገጠም መክፈልም ካለብን ሰባ አምስት ሺ ብር ነው የሚሉ መከራከሪያዎችን አቅርቧል የሥር ፍርድ ቤት በአመልካች በኩል የቀረቡትን መከራከሪያዎች ውደቅ በማድረግ አመልካች ለተጠሪ መያዣው በአደጋ በመውደሙ ምክንያት የደረሰበትን ጠቅላላ ጉዳት ብር ሦስት መቶ ሀሣሳ ሺ ብር ከህዳር ቀን ዓም ጀምሮ ከሚታሰብ ዘጠኝ ፐርሰንት ወለድ ጋር ይክፈል በማለት ወስኗል በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት አመልካች ይግባኝ ለከፍተኛው ፍርድ ቤት አቅርቦ የከፍተኛው ፍርድ ቤት ግራቀኙን ካከራከረ በኋላ ከፍተኛው ፍርድ ቤት የጉዳቱ መጠን አልተረጋገጠም በሚልና በሌሎች ነጥቦች የሥር ፍርድ ቤት ውሣኔ በመሻር ጉዳዩ እንደገና ታይቶ እንዲወሰን ጭብጦችን በመለየት ለሥር ፍርድ ቤት መልሷል ተጠሪ በከፍተኛው ፍርድ ቤት ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍትሐብሔር ይግባኝ ችሎት አቅርቦ ችሎቱ የግራቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ የከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ በመሻር የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ አፅንቶታል አመልካች ይህንን ውሣኔ በመቃወም ያቀረበው የሰበር አቤቱታ ተጠሪ በተበዳሪው ብድሩ ያልተከፈለው መሆኑን ሣያረጋግጥ ክስ እንዲያቀርብና እንዲከራከር መደረጉ መሠረታዊ የሆኑ የኢንሹራንስ መርሆችና ዓላማ የሚቃረን ነው ተጠሪ ተበዳሪው ከተበደረው ውስጥ የከፈለውን ያልከፈለውን ለይቶ አላቀረበም ተጠሪ ያበደረው ሰባ አምስት ሺ ብር ሆኖ እያለ ተገቢ ያልሆነ ክፍያ ጠይቋል ተጠሪ ብድሩ ባለመከፈሉ የነበረውን ወለድ እና ትርፍ መጠየቁ ተገቢ አይደለም ስለሆነም የሥር ፍርድ ቤትና የጠቅላይ ፍርድ ቤት የፍትሐብሔር ይግባኝ ችሎት አግባብነት ያላቸውን የፍትሐብሔር ህግ እና የንግድ ህግ በመተላለፍ የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልን በማለት በፅሑፍ ያመለከተ ሲሆን ይህንኑ የሚያጠናክር የቃል ክርክር አቅርቧል ተጠሪ በበኩሉ ተበዳሪው እዳውን በወቅቱ ባለመክፈሉ ምክንያት ወለዱና ሌሎች በብድሩ አለመከፈል ምክንያት መከፈል ያለበት ገንዘብ ሲታሰብ ብር ሦስት መቶ ሀምሳ ሺ ብር ጉዳት የደረሰብን መሆኑን አስረድተናል ተጠሪ የመድን ሽፋን ለማግኘት ከአመልካች ጋር የመድን ውል እንደገባ ያደረገውና የአረቦን ክፍያ ሲከፍል የኖረው ለተበዳሪው ለሰጠው ብር ሰባ አምስት ሺ ብር ሣይሆን ይህ ብድር በወቅቱ ባይከፈል ለብድሩ መያዣ ለሆነውና ዋጋው ብር ሦስት መቶ ሀምሳ ሺ ብር ለሆነው በመያዣነት ለያዝነው መኪና ነው የጠየቅነው ገንዘብ በመድን ውሉ ከተሰጠው ሽፋን የበለጠ አይደለም ስለዚህ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎትና የሥር ፍርድ ቤት ውሣኔ የህግ ስህተት የለበትም በማለት ተከራክራል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የተደረገው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው በአመልካች እና በተጠሪ መካከል ያለው ክርክር ተጠሪ ላበደረው ብድር በመያዣነት የያዘው መኪና ለሜደርሰው ጉዳት እስከ ብር አመልካች የመድን ሽፋን ሊሰጥ መኪናውን ያስያዘው ሰው ወይም ተጠሪ በየጊዜው መክፈል የሚገባውን አረቦን ሲከፍሉ ነው ተጠሪ የመድን ሽፋን ለተገባለት ንብረት መከፈል የሚገባውን አረቦን ያለ ማቋረጥ የከፈለ መሆኑንና በዚህ ሒደት መኪናው አደጋ የደረሰበት መሆኑ የሚያከራክር አይደለም አመልካች መኪናው ሙሉ በሙሉ ከጥቅም ውጭ አልሆነም የሚል መከራከሪያ ያቀረበ ቢሆንም ተጠሪ ካቀረበው ማስረጃ የተሻለ ማስረጃ በማቅረብ ክርክሩን ያላስረዳ መሆኑ ፍሬ ጉዳይ የመመዘን ስልጣን ባላቸው ፍርድ ቤቶች ተረጋግጧል ስለዚህ በዚህ በኩል አመልካች የሚያቀርበው ክርክር ተገቢ ሆኖ አላገኘነውም ተጠሪ የመኪናው ባለቤት ለሆኑት ተበዳሪ ብር ሰባ አምስት ሺ ብር ሲያበድሩ ለብድሩ አከፋፈል ዋስትና ይሆነው ዘንድ ግምቱ ሦስት መቶ ሀምሳ ሺ ብር የሆነ መኪና በመያዣነት ይዛል አመልካች ላበደረው ብድር አከፋፈል ዋስትና እንዲሆነው በመያዣነት በያዘው ንብረት ላይ ያለው መብት ብድሩ ባለመከፈሉ ቀሪ የሆነ ዋናው ገንዘብ ይህ ብድር በብድር ውሉ መሠረት ባለመከፈሉ የሚወልደው ወለድ የወለድ ወለድ መቀጫና ሌሎች ወጭዎችን ሁሉ ባለመከፈላቸው መያዣውን ሽጦ ገቢ የማድረግ መብቱን የሚያጠቃልል መሆኑና ጠቅላላ ጣሪያው በመያዣ ውሉ የተገለፀው የገንዘብ መጠን እንደሆነ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ ድንጋጌ ለመረዳት ይቻላል ተጠሪ ተበዳሪው ብድሩን ባለመክፈሉ ምክንያት ብር ሦስት መቶ ሀምሳ ሺ ብር ዋናው ብድር ወለድና ሌሎች ክፍያዎች ከተበዳሪው እንደሚፈልግ በሥር ፍርድ ቤት አስረድቷል ተጠሪ ለዚህ ገንዘብ አከፋፈል ይረዳው ዘንድ በመያዣነት የያዘው ንብረት የነበረ መሆኑ ተረጋግጧል ተጠሪ በመያዣነት የያዘው ንብረት በባህሪው ተንቀሣቃሽና ለአደጋ ተጋላጭ መሆኑን በመረዳት በመያዣነት የያዘውን ንብረት በብር ሦስት መቶ ሀምሳ ሺ ብር የመድን ሽፋን እንዲገባለት አድርጓል ይህንንም ያደረገው ተጠሪ ያበደረውን ገንዘብ ወለድና ሌሎች ክፍያዎች የማስመለስ አድሉን ለማስፋት እና እርግጠኛ ለመሆን ነው ስለሆነም ተጠሪ አመልካች እንድከፍለው የጠየቀውና የሥር ፍርድ ቤትና የጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አመልካች ለተጠሪ ብር ሦስት መቶ ሀምሳ ሺ ብር ከህዳር ቀን ዓም ከሚታሰብ ወለድ ጋር እንዲከፍል የወሰኑት የንግድ ህግ ቁጥር ድንጋጌ መሠረት በማድረግና የኢንሹራንስ ውሉን መሠረት በማድረግ በመሆኑ የህግ ስህተት ያለበት ሆኖ ስላላገኘነው በፍትሐብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር መሠረት አፅንተነዋል ውሣኔ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፍትሐብሔር ይግባኝ ችሎትና በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ ፀንቷል ግራ ቀኙ በዚህ ፍርድ ቤት የወጡትን ወጭና ኪሣራ ለየራሳቸው ይቻሉ ይህ ፍርድ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት በሙሉ ድምፅ ተሰጠ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ራታ የሰመቁ ታህሳስ ቀን ዓም ዳኞች መንበረፀሐይ ታደሰ ሐጎስ ወልዱ ሂሩት መለሰ ታፈሰ ይርጋ አልማው ወሌ አመልካች የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ነገረ ፈጅ ቀርበዋል ተጠሪ አቶ ሐሰን ኢብራሄም ጠበቃ ስለሺ ዘዬሐንስ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ በዚህ መዝገብ የቀረበው ክርክር የብድር ውልን የተመለከተ ሲሆን ጉዳዩ የተጀመረው የአሁን አመልካች የአሁን ተጠሪ በ ዓም በተፈረመ ውል ብር ሁለት መቶ ሺህ ተበድረው በየወሩ ብር አስራ ስምንት ሺህ እየከፈሉ ከሚያዝያ ወር ዓም የተስማሙ ቢሆንም ብድሩን በውሉ መሠረት አልከፈሉም በመሆኑም በመያዣነት ለአመልካች ከሰጧቸውና አመልካች የመድን ሽፋን ከገዛላቸው ተሽከርካሪዎቻቸው ውስጥ ሁለቱን ያስረከቡ ቢሆንም በሊብሬያቸው ላይ የተጭበረበረና የተምታታ ነገር በመኖሩ ሊሸጡ አልቻሉም ስለዚህ ተጠሪ በዓመት ወለድና የወለድ መቀጫ ለመክፈል በተስማሙት መሠረት የሚፈለግባቸውን ብር ሥስት መቶ ዘጠና ስድስት ሺህ ዘጠኝ መቶ አራት ብር ከፃምሳ ሁለት ማንቲም እና ሌሎች ወጪዎችን እንዲከፍሉ ይወሰንልን ሲል ባቀረበው ክስ ነው ተጠሪ በሰጡት መልስ በአዋጅ ቁጥር መሠረት ተሽከርካሪዎቹ ለፎርክሉዝር የሐራጅ ሽያጭ የቀረቡ በመሆኑ በፍብሥሥህቁጥር ሐ መሠረት አንደኛው የህግ አርምጃ አእየተካፄደ ሳለ በተደራቢነት ክስ ሊመሠረትብኝ አይገባም በማለት ቅድመ መቃወሚያ አቅርበው በፍሬ ጉዳዩ መልስ ሰጥተዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትም አመልካች ለተጠሪ ገንዘብ በብድር ሰጥቶ ለብድሩም መያዣዎችን ይዛል ብድሩ ባልተከፈለው ጊዜ በፍቤት ክስ አቅርቦ ወይም በአዋጅ ቁጥር መሠረት የያዘውን ንብረት በሐራጅ በመሸጥ ገንዘቡን ማስመለስ ይችላል ይህ ማለት ግን ሁለቱንም አማራጮች በአንድ ጊዜ በአንድ ላይ ይጠቀማል ማለት አይደለም በተያዘው ጉዳይ ግን አመልካች ያበደረውን ገንዘብ ለማስመለስ በፍቤት ክስ ያቀረበው በአዋጅ ቁጥር መሠረት የያዘውን ንብረት ተረክቦ በሐራጅ ለመሸጥ በእንቅስቃሴ ላይ እያለ ነው ስለሆነም ጉዳዩ በሌላ በፍቤት በባንኩ በራሱ ተይዞ እያለ እና ተሽከርካሪዎቹ ተሸጠው የሚያወጡት ገንዘብ ለብድሩ ወይም ለዕዳው በቂ መሆን አለመሆኑ ሳይረጋገጥ በዚህ ፍቤት ክስ ማቅረቡ በፍብሥሥህቁጥር ሐ መሠረት ተቀባይነት ስለሌለው ክሱ በፍብሥሥህቁ መሠረት ተዘግቷል በማለት ወስኗል የአሁን አመልካች በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ይግባኙን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርቦ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ የስር ፍቤት ውሳኔ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ፀንቷል የሰበር አቤቱታው የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ ለማስቀየር ነው የአመልካች ነገረ ፈጅ የካቲት ቀን ዓም በፃፉት ሦስት ገፅ የሰበር አቤቱታ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ላይ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈፅሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ ተጠሪ ከአመልካች ድርጅት ብድሩን ሲወስዱ ለመያዣነት ከአስያጊቸው መኪናዎች መካከል የሰሌዳ ቁጥር አአ በብር ዐአስራ ሰባት ሺህ አምስት መቶ የካቲት ቀን ዓም በወጣው ጨረታ የሰሌዳ ቁጥሩ የሆነው ደግሞ ነሐሴ ቀን ዓም በወጣው ጨረታ በብር አንድ መቶ ፃምሳ ሁለት ሺህ መሸጣቸው እና ሌላው መኪናም ሊገኝ አለመቻሉ ተገልጾ እያለ አዋጅ ቁጥር ባንክን ክስ ከመመስረት የሚከለክለው ባለመሆኑ የብድር እዳ እንዲመልሱ በተጠሪ ላይ የቀረበው ክስ የፎርክሎዝር ሥርዓቱን ሳይጨርስ መቅረብ የለበትም ተብሉ ውድቅ መደረጉ የአዋጁን መንፈስ ያላገናዘበ ስለሆነ ሊሻር ይገባል በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም ክሱ ከቀጠለ በኋላ አመልካች በመያዣ የያዛቸውን ንብረቶች ሽጧል መባሉ በክርክሩ ሂደት የሚቀር ዕዳ መኖሩንና አለመኖሩን አረጋግጦ ክስ እንዲቀጥል ወይም እንዲቋረጥ በማድረግ ፋንታ በመያዣ የተያዙ ንብረቶች መሸጫውን ብቻ መነሻ በማድረግ ክርክሩን የሚያቋርጥ ነው ተብሉ የመወሰኑን አግባብነት ለመመርመር ሲባል ለሰበር ችሉቱ እንዲቀርብ ተደርጎ የግራ ቀኙ ክርክር ሐምሌ ቀን ዓም በዋለው ችሎት ተሰምቷል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ቀርቦ ሊመረመር ይገባዋል ተብሎ ከተያዘው ጭብጥ አኳያ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው ተጠሪ ከአመልካች የወሰዱትን ገንዘብ በወቅቱ ባለመመለሳቸው አመልካች በመያዣነት ከያዛቸው ተሽከርካሪዎች መካከል በሕጉ በተሠጠው ሥልጣን መሰረት ራሱ ለመሸጥ እንቅስቃሴ እያደረገ ባለበት ጊዜ በፍቤት ተጠሪ ብር ሥስት መቶ ዘጠና ስድስት ሺህ ዘጠኝ መቶ አራት ብር ከፃምሳ ሁለት ሳንቲም ከወለድና ከሌሎች ወጪዎች ጋር እንዲከፍሉ ይወሰንለት ዘንድ በተጠሪ ላይ ክስ በመመስረቱ ፍርድ ቤቱ አመልካች የፎርክሉዥር ሥልጣኑን ሳይጨርስ በፍቤት ክስ መመስረትን ስነ ሥርዓቱ አይፈቅድም በማለት ክሱን ለጊዜው የዘጋው መሆኑን ነው በመሰረቱ ባንክ በመያዣ የያዛቸውን ንብረቶች የፍርድ ሂደትን ማለፍ ሳያስፈልግ በሐራጅ የመሸጥ ሕጋዊ መብት ያለው መሆኑን ከአዋጅ ቁጥር እና ድንጋጌዎች መገንዘብ የምንችለው ጉዳይ ነው በእነዚህ ህጎች በተሠጠው ሥልጣን ባንኩ ሲጠቀም ሊከተለው የሚገባው ሥነሥርዓትም በፍብሥሥሕቁጥር እስከ ድረስ ያሉትን ድንጋጌዎች ስለመሆኑ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌ በግልፅ አስቀምጧል እነዚህ ድንጋጌዎች የሚገኙት ደግሞ ስለፍርድ አፈፃፀም በሚገዛው የተጠቃሽ ሥነ ሥርዓት ሰባተኛ መፅሐፍ ስር ነው ይህም የሚያሳየው የባንኩ ስራ ተበዳሪውን በመወከል የመያዣ ንብረቱን ሽጦ ለብድሩ ዕዳ እንዲውል ማድረግ ሲሆን ይሕም በይዘቱ የአፈፃፀም አካል ሊባል የሚችል ነው ከላይ የተጠቀሱት አዋጆች ባንኮች በራሳቸው ምርጫ በብድር የሰጡትን ገንዘብ የመሰብሰብ ተግባር እንዲከተሉ አስገዳጅ መንገድ ስለመሆነ የሚያሳይ ድንጋጌ አልያዙም በሌላ አገላለፅ ባንኮች ብድራቸውን ለማስመለስ በፍርድ ቤት በኩል ክስ ሲመሰርቱ ጉዳዩ በአዋጅ መሰረት ሊፈፀም ይገባል ሊባል የማይችል ሲሆን መያዣ ንብረቶች ላይ ከአዋጁ ባገኙት መብት መሰረት አንቅስቃሴ ማድረግ መጀመራቸው በሁለት መንገድ ክስ ቀርቧል ሊባል የሚችል አይደለም ባንኮች በራሳቸው ምርጫ በብድር የሰጡትን ገንዘብ የመሰብሰብ ተግባር ሳይፈፅሙ በፍርድ ቤት ክስ ቢመሰርቱ ወይም በመረጡት መንገድ የመሄድ ሁኔታ አዋጁ ከወጣበት ዓላማ ጋር ሊፃረር ይችላል ተብሎ የሚታሰብ አይደለም የአዋጁ አይነተኛ ዓላማ ባንኮች በተቻለ ፍጥነት በብድር የሠጡትን ገንዘብ በመሰብሰብ እንደገና መዋዕለ ንዋዩን ለኢንቨስትመንት ስራ እንዲውል በማድረግ በአገር ኢኮኖሚ እድገት ላይ አዎንታዊ ሚና መጫወት ነው ስለሆነም ባንኮች በአዋጁ የተሠጣቸውን ሥልጣን በመተው ወይም እንቅስቃሴውን ጀምረው እያለም ቢሆን በፍርድ ቤት ክስ ቢመሰርቱ ተቀባይነት የለውም ወይም በቅድሚያ የተጀመረው እንቅስቃሴ ሊያልቅ ይገባል የሚባልበት ሕጋዊ መሰረት ያለው ምክንያት የለም የስር ፍርድ ቤት ለውሳኔው መሰረት ያደረገው የፍብሥሥሕቁጥር ሐ ድንጋጌም በአንድ ፍርድ ቤት የቀረበ ክስ በሌላ ፍርድ ቤት እየታየ ከሆነ የሚከለክል አንጂ በአመልካች እና በተጠሪ መካከል ላለው አይነት ክርክር አግባብነት ያለው አይደለም አመልካች በአዋጁ በተሠጠው ሥልጣን መሰረት እንቀስቃሴን ቀጥሉ በፍርድ ቤት ክስ ከመሰረተ በኋላ መያዣ ንብረቶችን ለመሸጥ እንቅቃሴ እያደረገ በፍርድ ቤት ክስ ቢመሰርት ወይም የመያዣ ንብረቶችን ክሱ እየቀጠለ ባለበት ሁኔታ መሸጡ ቢረጋገጥ ሊኖረው የሚችለው ውጤት የሚቀር እዳ መኖሩንና አለመኖሩን አረጋግጦ ክስ እንዲቀጥል ከማድረግ ወጪ ክሱን ለማቋረጥ የሚያስችል አይደለም ንብረቶቹ የሚሸጡበት ዋጋ በአፈጻጸም ጊዜ የዚሳብ መተሳሰብ ተሰርቶበት ሊቀናነስ የሚችል ከመሆኑ ውጪ የአመልካችን በፍቤት ክስ ከመቀጠል የሚያግደው አይደለም በመሆኑም የስር ፍርድ ቤት በአዋጅ ቁጥር መሰረት ባንክ ሊከተለው የሚገባው መንገድ አንድ ብቻ ነው ተብሎ ባልተደነገገበት ሁኔታ የፍብሥሥሕቁጥር ሐ ድንጋጌን ያለቦታው በመጥቀስ በአመልካች ባንክ የተፈፀመ ድርጊት የተጠሪን የሂሳብ እንተሳሰብ ጥያቄ በአፈፃፀም ከማንሳት የማይከለክልባቸው ሆኖ እያለ የአመልካችን ክስ ማቋረጡ ሕጋዊ ባለመሆኑ ውሣኔው መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ አግኝተናል በሌላ በኩል ተጠሪ ከአመልካች ባንክ የወሰዱት የገንዘብ ብድር አለመከፈሉን ሳይክዱ አጥብቀው የሚከራከሩት በመያዣ የተያዙ ንብረቶች በሓራጅ መሸጣቸውን በመግለፅ በመሆኑና ይህ ደግሞ በኃላፊነታቸው መጠን ካልሆነ በሌላው ላይ የተለየ ውጤት ሊያስከትል የማይችል በመሆኑ የስር ፍርድ ቤት በፍሬ ጉዳዩ ላይ ውሳኔ እንዲሠጥበት ጉዳዩን እንደገና መመለሱ የፍትሃ ብሔር ሥነሥርዓት ሕጉ መሰረታዊ ዓላማ ክርክሮች በተቻለ መጠን በአጭር ጊዜ እና በአነስተኛ ወጪ እልባት እንዲያገኙ ማስቻል ከመሆኑ አንፃር ሲታይ አስፈላጊ ሆኖ አልተገኘም ሲጠቃለልም ከላይ በተመለከቱት ሕጋዊያን ምክንያቶች ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ታህሳስ ቀን ዓም ተሠጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር የፀናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሽራል ተጠሪ ሚያዝያ ቀን ዓም በተፈረመ የብድር ውል ከአመልካች ለወሰዱት ገንዘብ የከፈሉት ማንኛውም ገንዘብ እና የመያዣ ንብረቶች ሽያጭ ዋጋን በአፈፃፀም ወቅት ከአመልካች ጋር የመተሳሰብ መብታቸው የተጠበቀ ሆኖ በስር ፍርድ ቤት ክስ የቀረበበትን ብር ሦስት መቶ ዘጠና ስድስት ሺህ ዘጠኝ መቶ አራት ብር ከፃምሳ ሁለት ሳንቲም ወለድን በስምምነታቸው መሰረት ገንዘቡ ተከፍሎ እስከሚያልቅ አንዲሁም የመድን አረቦኑን ለአመልካች እንዲከፍሉ በማለት ወስነናል ለክርክሩ የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ራታ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ መንበረፀሐይ ታደሰ ጊሩት መለሰ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካችፁ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የቀረበ የለም ተጠሪ አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ የቀረበ የለም መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩን ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የአረቦን ክፍያን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የአሁኑ ተጠሪ ኀዳር ቀን ዓም በአሁኑ አመልካች እና በአቶ አህመድ ማሞ ላይ በመሰረተው ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም ባጭሩ ተጠሪ የሰሌዳ ቁጥር ሆኖ ንብረትነቱ የአቶ አህመድ ማሞ ለሆነው ተሽከርካሪ አመልካች ጋር በጠየቁት መሰረት የመድን ውል ማድረጉንከእኤአ ከ እስከ ድረስ ከሚፈለግባቸውን የአረቦን መድን ክፍያ ውስጥ ብር ያ አራት ሺህ አራት መቶ ሰባ ሁለት ብር ከሰማንያ ዘጠኝ ሳንቲም ያልከፈሉ መሆኑን ገልፆ ይህንኑ ገንዘብ ከነ ሕጋዊ ወለድና ከልዩ ልዩ ወጪዎች ጋር አመልካችና አቶ አህመድ በአንድነትና በነጠላ አንዲከፍሉ ይወሰነለት ዘንድ ዳኝነት መጠየቁን የሚያሳይ ነው የአሁኑ አመልካችም በተከሳሽነቱ ቀርቦ በሰጠው መከላከያ መልስየተጠሪ ጥያቄ በይርጋ የታገደ መሆኑንየመድን ውሉ ተዋዋይ ባለመሆኑ ክስ ሊቀርብበት እንደማይገባ በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት አንስቶ የተከራከረ ሲሆን በፍሬ ነገር ረገድም የተጠየቀው የአረቦን ገንዘብ ክፍያ ጥያቄ የውል ዘመኑ አልፎ ውሉ ከተፈፀመ በኋላ የቀረበ በመሆኑ ተቀባይነት እንደሌለውውሉ በሁለት ምስክሮች ፊት ያልተደረገ በመሆኑ በሕግ ፊት የሚፀና አለመሆኑንየአረቦን ክፍያ አልከፈለም ከተባለ ተጠሪ ውሉን ከማቋረጥ ውጪ አረቦን ይከፈለኝ በማለት ክስ ማቅረብ አንደማይችል ገልፆ ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲል ተከራክሯል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም የአሁኑን አመልካች መከራከሪያ ነጥቦችን ውድቅ በማድረግ ለክሱ ገንዘብ ኃላፊ አድርጐ ብር ፃያ አራት ሺህ አራት መቶ ሰባ ሁለት ብር ከሰማንያ ዘጠኝ ሳንቲም ክስ ከቀረበበት ጊዜ ጀምሮ ተከፍሎ እስከሚያልቅ ድረስ ከሚታሰብ ዘጠኝ ከመቶ ወለድና ከልዩ ልዩ ወጪዎች ጋር ከአቶ አህመድ ማሞ ጋር በአንድነትና በነጠላ እንዲከፍል ሲል ወስኖበታል በዚህ ውሳኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኙን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍቤት አቅርቦ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በላ የስር ፍቤት ውሳኔ ፀንቷል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንነ ውሳኔ ለማስቀየር ነው የአመልካች ድርጅት ነገረ ፈጅ ግንቦት ቀን ዓም በፃፉት ሦስት ገጽ የሰበር አቤቱታ በስር ፍቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩጉዳዩ በሁለት ዓመት የይርጋ ጊዜ የሚታገድ ሆኖ እያለና ውሉም መሰረትም የተፈፀመ ሆኖ እያለ የበታች ፍርድ ቤቶች የንሕቁ እና እንዲሁም ተጠሪ ከአመልካች ጋር ያደረገው የመድን አረቦን ውል ሳይኖር የፍብሕቁ እና ድንጋጌዎችን ባላገናዘበ መልኩ አመልካችን ለአረቦን ገንዘብ ክፍያ ጥያቄ ኃላፊ ማድረጋቸው ስህተት ስለሆነ ሊታረም ይገባል በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው የሰበር አቤቱታው ተመርምሮም አመልካች ክሱ በይርጋ ይታገዳል በማለት የተከራከረው ክርክር መታለፉ ከንሕቁ ድንጋጌ አንፃር አግባብ መሆን ያለመሆኑን ለመመረመር ሲባል ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ ተደርጐ የተጠሪ ነገረ ፈጅ ኀዳር ቀን ዓም በተፃፈ የጽሑፍ መልስ የበታች ፍርድ ቤቶችን ውሳኔ አግባብነት ይደግፋሉ ያሏቸውን ምክንያቶች በመዘርዘር ውሳኔው ሊፀና ይገባል ሲሉ ተከራክረዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አኳያ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል በክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካች አቶ አህመድ ማሞ ከተባሉ ግለሰብ ጋር በመሆን የመድን አረቦን ገብቶ የተዋዋለ መሆኑንየመድን ውልም እንዲታደስ ጥያቄ አቅርቦ በጥያቄው መሰረት ተጠሪ ማደሱንግራ ቀኙን የሚያከራክረው የአረቦን ገንዘብ ክፍያ መከፈል በነበረት ጊዜ ባለመከፈሉ ተጠሪ የይከፈለኝ ጥያቄ ማቅረቡ በይርጋ የታገደ ነው ወይስ አይደለም። የሚለውን ነጥብ መርምራል አመልካች ለንግድ ድርጅትነት የሚያከራያቸው ቤት ላይ በተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ቁጥር መሰረት ታክስ የመሰብሰብ ግዴታ ያለበት ለመሆኑ ያቀረበውን ክርክር ሁለተኛ መልስ ሰጪ ክደው አልተከራከሩም የሁለተኛ መልስ ሰጪ ክርክር ፍርድ ቤቱ የኪራይ ውሉን ያፈረሰው በመሆኑ በሌለ የኪራይ ውል የተጨማሪ አሴት ታክስ መሰብሰብ አይችልም በማለት ነው በአዋጅ ቁጥር መሰረት የንግድ ቤቶች የማከራየት የንግድ እንቅስቃሴ ከታክስ ነፃ ከሆኑት ግብይቶች ውስጥ እንደማይካተት የአዋጁ አንቀጽ ያመለክታል የስር ፍርድ ቤትም ቢሆን ይህንኑ የአመልካች ግዴታ ተገንዝቦ የኪራይ ውሉ እስከተቋረጠበት እለት ድረስ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተጠሪዎች እንዲከፍሉ ወስኗል በሌላ በኩል አንደኛ ተጠሪ የኪራይ ገንዘቡን ባለመክፈላቸው የኪራይ ውሉ የፈረሰ ቢሆንም ሁለተኛ ተጠሪ ቤቱን ይዘው እየተገለገሉበት በመሆኑ ላገኙት ግልጋሎት የቤቱን ኪራይ በየወሩ እንዲከፍሉ ተወስኖባቸዋል በዚህ ውሳኔ ላይ ተጠሪው ያቀረቡት ቅሬታ የለም የንግድ ቤቱ ይዘው ስለሚገለገሉበት የኪራይ ገንዘብ የሚከፍሉ ከሆነ ደግሞ ኪራዩን ተከትሎ የሚመጣውን ተጨማሪ አሴት ታክስ የመክፈል ግዴታ ሊወጡ ይገባቸዋል ይህ ግዴታ ደግሞ ከውል ሳይሆን ከሕግ የመነጨ ግዴታ ነው በመሆኑም የስር ፍቤት የኪራዩ ገንዘብ እንዲከፈል ሲወስን የተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲከፈለው ሳይወሰን ማለፉ መሰረታዊ የህግ ስህተት መሆኑን ተገንዝበናል ውሳኔ መደረጃ ፍርድ ቤት በመቁ ጥር ቀን ዓም ሰጠው ውሳኔና የፌ ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ግንቦት ቀን ዓም የሰጠው ትእዛዝ ተሻሽለዋል ሁለተኛ ተጠሪ ቤቱን እስኪያስረክቡ ድረስ ከሚከፍሉት የኪራይ ገንዘብ ጋር ተጨማሪ አሴት ታክስ ሊከፍሉ ይገባል ብለናል ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ለመዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ የሰመቁ ታህሳስ ቀን ዓም ዳኞች መንበረፀሐይ ታደሰ ሐጎስ ወልዱ ሂሩት መለሰ ታፈስ ይርጋ አልማው ወሌ አመልካች የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ነፈጅ ወንዱ ለማ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ እጅጋየሁ አራምዴ ጠበቃ ብስራት ወመስቀል ጌታቸው ተአረጋይ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ቀጥሉ የተመለከተው ፍርድ ተሠጥቷል ፍርድ ይህ ጉዳይ ከጉምሩክ ቀረጥ አከፋፈል ጋር የተያያዘ ሲሆን አመልካች በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በተጠሪዎች ላይ በቀረበው ክሰ አንደኛ ተጠሪ የተለያዩ ኤሌትሮኒክስ ዕቃዎችን በሕጋዊ መንገድ ወደ አገር ውስጥ አስገብተው በወኪል ደንበኛቸው ሁለተኛ ተከሣሽ አማካይነት ዲክለራሲዮን በመሙላት ቀረጥና ታክስ ለመክፈል ከሚያስፈልጉ ሠነዶች ጋር በማቅረብ የዕቃዎቹ ዝርዝር ዋጋቸው በዳታ ቤዝ ሲፈለግ የሚሆኑት ዕቃዎች ዋጋቸው ባለመገኘቱ ትክክለኛ ዋጋቸው ከዋናው መቤት እአስከሚላክልን ድረስ ዕቃው እንዳይቆይ ዋጋው በኘሮፖርሽን ተሰልቶ ብር ሁለት መቶ ሰማንያ አምስት ሺህ ሁለት መቶ ፃምሳ ዘጠኝ ብር ከሰማንያ አምስት ሣንቲም ከፍለው ንብረቱን ተረክበው ወስደዋል ሆኖም የእነዚህ ዕቃዎች ዋጋቸው ከዋናው መቤት ተገልጾልን በዚሁ መሠረት ቀረጥና ታክስ ሲሰራ መክፈል የነበረበት ብር ሳይከፈል የቀረ መሆኑ ተረጋግጧል ቀረጥና ታክስ በማንኛውም ምክንያት ከዋጋቸው በታች የተከፈለ መሆኑ በምርመራ የተደረሰበት ከሆነ ያልተከፈለውን ቀሪ ቀረጥ ወይም ታክስ የማስከፈል ሥልጣን በአዋጅ ቁጥር በአንቀጽ መሠረት ለከሣሽ በሕግ ሥልጣን የተሰጠው በመሆኑ በዚሁ መሠረት ተከሣሾች በቀሪነት የሚፈለገውን ክስ የቀረበበትን ብር አርባ ሰባት ሺህ ስድስት መቶ ሰላሣ ስምንት ብር ከሰላሳ አራት ሣንቲም ከነወለድ እንዲከፍሉ እንዲወሰንባቸው በማለት ጠይቀዋል አንደኛ ተጠሪም ቀርበው በሰጡት መልስ ተከሣሸ አሟልቶ ማቅረብ የሚገባውን ሠነዶች በሙሉ ለከሣሽ አቅርቦ ከሣሽም ሂሳቡን አሰልቶ የሸቀጡን ዋጋ ትክክለኛነት አረጋግጦ ቀረጡን የተቀበለ ሰለሆነ በቀረጥ ሰብሳቢው ታምኖበት ቀረጥ ተከፍሎ ዕቃው ከወጣ በላ ቀሪ ሂሳብ ለመጠየቅ ከሣሸ መብት የለውም ከሣሽ በክሱ ኘሮፖርሽን ማለት ምን ማለት እንደሆነ በምን ሂሳብ ስሌት እአንደተሰላ እና የዕቃዎቹን ዋጋ ግኝት ምንጩን በመጥቀስ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት ወደ አገር ስለሚገባ ዕቃ ቀረጥ ማስከፈያ ዋጋ በዝርዝር አላስረዳም ስለሆነም ከሣሽ በክሱ በሕጉ መሠረት አንዴት ተመርምሮ ቀሪ ሂሳብ እንደተገኘ በአዋጅ መሠረት ያላስረዳ በመሆኑ ክሱ ውድቅ ሊደረግ ይገባል በማለት ተከራክረዋል ሁለተኛ ተከሣሽም የቀረበልኝ ዶክመንት ትክክል መሆኑን አረጋግጪ ለከሣሸ መቤት በማቅረብ በየደረጃው ያሉ የጉምሩክ ሠራተኞች አይተው የዋጋ ማስተካከያ ካደረጉ በኋላ የቀረጡን ትክክለኛነት አምነውበት በፊርማቸው ካረጋገጡ በኃላ ክፍያው የተፈጸመ ስለሆነ ክሱ ያላአግባብ የቀረበ በመሆኑ ውድቅ ሊደረግ ይገባል በማለት ተከራክረዋል የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤትም ጉዳዮን ከሣሽ ቀሪ የቀረጥ ክፍያ ጥያቄው እንዴት እንደተገኘ እንዲያስረዳ በታዘዘው መሠረት የከሣሸ መቤት የታሪፍና ትመና መምሪያ ክፍል ሠራተኛ ቀርበው ሲያስረዱ አንደኛ ተከሣሸ ያስገቡት ዕቃ የዋጋ ስጋት ካለባቸው አገር የመጡ በመሆኑ በጉምሩክ መመሪያ ቁጥር አንቀጽ ከተራ ቁጥር በተመለከተው መሠረት ቀረጡ በኘሮፖርሽን የተሰራ መሆኑን አስረድተዋል ሆኖም ግን ፍቤቱ የተባለውን መመሪያ አስቀርቦ እንደተመለከተው መመሪያው የወጣው ከቀረጥ ነፃ የገቡ ዕቃዎች ለሌላ ወገን በሚተላለፋበት ጊዜ የእርጅና ቅናሽ ስለሚታሰብበት ሁኔታ ሲሆን የመመሪያው አንቀጽ ቀረጥ በኘሮፖርሽን እንደሚለካ የማይደነግግ በመሆኑ የከሣሽ ክርክርም ሆነ የምስክርነት ቃሉ ተቀባይነት የለውም ካለ በኃላ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት ወደ አገር ውስጥ የሚገባ ዕቃ የቀረጥ ማስከፈያ ዋጋ ሆኖ የሚወሰደው ለዕቃው መግዣዕቃውን እስከ ኢትዮጳያ የመጀመሪያ የጉምሩክ ወደብ ድረስ ለማጓጓዝ አንደዚሁም ለመድን ዋስትና አረቦን የወጣው ወጭ ድምር እንደሆነ የተመለከተ ሲሆን ነገር ግን እነዚህ በአስመጪው በኩል የሚቀርቡት ሠነዶች ተቀባይነት የላቸውም ተብሎ በጉምሩክ ባለሥልጣን ከተወሰነ ቀረጡ ሊለካ የሚገባው በአንቀጽ እስከ ድረስ በተመለከተው አኳኃን መሆን እንዳለበት ተመልክቶአል ሆኖም አንደኛ ተከሣሽ ከውጭ አገር ያስገባው ዕቃ ዋጋ ተቀባይነት የለውም ተብሎ ቀሪ ቀረጥ እንዲከፍል የተጠየቀበት አግባብ በአንቀጽ ላይ በዝርዝር በተደነገገው መሠረት ስለመሆኑ የባለሙያ ማስረጃ በማቅረብ ከሣሸ ያላስረዱ ስለሆነ ክሱ ተቀባይነት የለውም በማለት ውሣኔ ሠጥቷል ከሣሽ በውሣኔው ቅሬታ አድሮበት የይግባኝ ቅሬታውን ለፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ያቀረበ ቢሆንም በፍብሕሥሥቁ መሠረት ይግባኙ ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቷል የሰበር አቤቱታው የቀረበው ይህንኑ በመቃወም ሲሆን አቤቱታው ተመርምሮ ተጠሪዎች ተጨማሪ ቀረጡን ሊከፍሉ አይገባም ተብሎ ውሣኔ መሰጠቱ ከሕጉ አኳያ ተገቢነቱ ተመርምሮ ሊወሰን አንደሚገባው በመታመኑ ተጠሪዎችን በመጥራት ግራ ቀኙን አከራክሯል በአጠቃላይ የክርክሩ ይዘት ከፍ ብሉ የተመለከተው ሲሆን የአመልካች የቀሪ የቀረጥ ክፍያ ጥያቄ አግባብነት ከሕጉ አኳያ እንደሚከተለው ተመርምሯል ወደ አገር የሚገባ ዕቃ ቀረጥ ማስከፈያ ዋጋ ምን ያህል እንደሆነና እንዴት እንደሚሰራ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሥር ተዘርዝሯል በሌላ በኩልም ወደ ፃገር በገባ ወይም ከሀገር በወጣ ዕቃ ላይ የተከፈለው ቀረጥ በማናቸውም ምክንያት ሊከፈል ከሚገባው ቀረጥ ያነሰ መሆነ በምርመራ የተደረሰበት እንደሆነ ባለሥልጣኑ የፅቃውን ባለቤት ወይም ወኪሉን በልዩነት ያልተከፈለውን ቀረጥ ማስከፈል እንደሚችል በአንቀጽ ላይ ሥልጣን ተሠጥቶታል አመልካች በቀሪነት የሚፈለግ የቀረጥ ክፍያ ስላለ ተጠሪዎች ይህንኑ ቀሪ ክፍያ ሊከፍሉ ይገባል በማለት ክሱ የተመሠረተው ተጠሪዎች ያስገቡት ዕቃ ኢንኮይሳቸው ዋጋው በመቤቱ ከሚገኘው ዳታ ቤዛችን ጋር ሲወዳደር አንሶ በመገኘቱ ውድቅ ተደርጎ በዳታ ቤዙ መሠረት ዋጋ ሲፈለግ የተወሰኑት ዕቃዎች ዋጋቸው ስላልተገኘ በተገኙትና ባልተገኙት መካከል ያለውን ልዩነት የመቤቱ መመሪያ በሚፈቅደው መሠረት በኘሮፖርሽን ተሰርቶ ቀረጡን እንዲከፍሉ ከተደረገ በኃላ ዝራዝራቸው በዳታ ቤዝ ያልተገኙ ዕቃዎች ዋጋቸው ከዋናው መቤት ሲላክልን በልዩነት የሚፈለግ ቀሪ የቀረጥ ክፍያ መኖሩን አረጋግጠናል በሚል ነው ተጠሪዎችም አመልካች በኘሮፖርሽን ቀረጥ ለማስከፈል የሚያሰችል የሕግ ድጋፍ የለውም ተገቢ ሰነዶችንም አቅርበን ቀረጡ የተከፈለ ስለሆነ ቀሪ ክፍያ አለ ተብሉ የቀረበው ክስ የሕግ መሠረት የለውም በማለት ክርክር አቅርበዋል ሆኖም ግን የአመልካች መቤት የዋጋ ዝርዝራቸውን በዳታ ቤዝ በተገኘውና ባልተገኘው መካከል ልዩነቱን በኘሮፖርሽን ስሌት መሠረት እንደሚያስከፍል ለተጠሪዎች ሲገልጽ ተጠሪዎች ተቀብለው ቀረጡን ከፍለዋል አመልካች ቀረጡን የማስከፍላችሁ በኘሮፖርሸን ስሌት ነው ካለ በሌላ አገላለጽ የተጠሪዎችን ኢንኮይስ ውድቅ ማደረጉን የሚያመለክት ስለሆነ በአዋጁ አንቀጽ በተቀመጠው አግባብ መሠረት ተቃውሟቸውን አስመዝግበው የጉምሩክ ሹሙ በሚወሰነው መሠረት ቀረጥ መክፈል ይገባቸው የነበረ ሲሆን በዚህ መልኩ ተቃውሞ ካላደረጉ በኘሮፖርሽን ስሌት የተጠየቀውን የቀሪ ቀረጥ ክፍያ ጥያቄ እንደተቀበሉት የሚቀጠር ነው ስለሆነም አመልካች ክሰ የመሠረተበትን የቀረጥ ክፍያ ጥያቄ በተጠሪዎች በኩል በሕጉ አንቀጽ አግባብ ተቃውሞ ያልቀረበበት አንደመሆኑ መጠን የፌዴራል መደፍቤት ተጠሪዎች ተቃውሞ ባላቀረቡበት ሁኔታ አመልካች በኘሮፖርሽን ቀረጥ ለማስከፈል የሚችልበትን አግባብ አላስረዳም በማለት የክፍያ ጥያቄውን ሳይቀበለው መቅረቱ ከአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና አኳያ ተገቢነት የሌለውና የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ አግኝተነዋል ውሣኔ የፌዴራል መደፍቤት በመቁ ሕዳር ቀን ዓም የሰጠው ፍርድ አንደዚሁም የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመቁጥር መጋቢት ቀን ዓም የሰጠው ትዕዛዝ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ስለሆነ ተሽራል ተጠሪዎች አመልካች ክሰ ያቀረበበትን ብር አርባ ሰባት ሺ ስድስት መቶ ሠላሳ ስምንት ብር ከሀያ አራት ክስ ከቀረበበት ጊዜ ጀምሮ ተከፍሉ እአስካለቀ ድረስ ከሚታሠብ ዘጠኝ በመቶ ወለድ ጋር እንዲከፍሉ ተወስኗል ግራ ቀኙ ወጭና ኪሣራ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቶ ወደ መቤት ተመልሷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሠሽ የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞች መንበረፀሐይ ታደሰ ሐጐስ ወልዱ ሒሩት መለሰ ብርፃነ አመነው አልማው ወሌ አመልካች አሸናፊ አበበ ጠበቃ ኒቀቆዲሞስ ጌታሁን ቀረበ ተጠሪ የጉምሩክ ዓቃቤ ሕግ ታደለ ተስፋዬ ቀረበ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የጉምሩክን ሕግ በመተላለፍ ወንጀል ፈጽሞአል በማለት ተጠሪ በአመልካች ላይ ያቀረበውን ክስ መነሻ በማድረግ የተደረገውን ክርክር የሚመለከት ነው ተጠሪ ለፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ባቀረበው ክስ አመልካች እና በወቅቱ ሁለተኛ ተከሣሽ የነበረው ታደለ ገብሬ ኪዳኔ የተባለው ግለሰብ የጉምሩክ ባለሥልጣንን አንደገና ለማቋቋምና አሰራርን ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁ አንቀጽ እና ላይ የተመለከተውን ድንጋጌ በመተላለፍ የጉምሩክ ሥነሥርአት ያልተፈጸመባቸውን አልባሳት ይዘው የማስተላለፍ ወንጀል ፈጽመዋልና ቅጣት ይወሰንባቸው በማለት ጠይቁቆአል ተከሣሾቹ ለክሱ በሰጡት መልስ በክሱ የተነገረውን ድርጊት አልፈጸምንም ጥፋተኛም አይደለንም በማለት በመከራከራቸው ፍቤቱ በዓቃቤ ሕጉ የቀረቡትን ማስረጃዎች ከሰማ በኋላ ተከሣሾች ሊከላከሉ ይገባል በማለት ብይን ሰጥቶአል በዚህ መሰረትም የመከላከያ ማስረጃዎች የሰማ ሲሆንበመጨረሻም ተከሣሾች እንደክሱ አቀራረብ ተመስክሮባቸዋል ለማስተባበልም አልቻሉም በማለት በተጠቀሰባቸው ሕግ መሰረት ጥፋተኞች ናቸው ብሉሎአቸዋል ሲያስተላልፉት የተገኘው አልባሳት እንዲወረስለአልባሳቱ ሊከፈል ይገባ የነበረው የቀረጥና ታክስ መጠን በሚያህል ገንዘብ ብር አስር ሺህ አምስት መቶ ፃያ ብር ከሠላሣ ሦሥት ሣንቲም ለመንግስት እንዲከፍሉ እና በአስራ አምስት ዓመት ጽኑ አስራት እንዲቀጡ ወስኖባቸዋል ጉዳዩ በይግባኝ የቀረበለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤትም በበኩሉ ክርክሩን የሰማ ሲሆንበመቀጠልም ይግባኝ የተባለበትን ውሳኔ አጽንቶአል የሰበር አቤቱታው የቀረበው በዚህ ላይ ነው በበኩላችንም አመልካች መጋቢት ቀን ዓም በፃፈው ማመልከቻ ያቀረበውን አቤቱታ መሰረት በማድረግ ተጠሪን አስቀርበን ክርክሩን ሰምተናል አቤቱታው በሰበር ችሎት እንዲታይ የተወሰነው ለተፈጸመው ድርጊት በአቃቤ ሕግ የተጠቀሰው የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ አግባብነት ለመመርመር ነው በመሆኑም በዚህ ረገድ ግራ ቀኝ ወገኖች ያሰሙት ክርክር አቤቱታ ከቀረበበት ውሳኔ እና ከሕጉ ጋር አገናዝበን ተመልክተናል ዓቃቤ ሕግ በአመልካች ላይ የጠቀሰው ድንጋጌ አግባብነትን ለመመርመር የክስ ቻርጁን ይዘት ማየት አስፈላጊ በመሆኑ ተመልክተነዋል በቻርጁ ላይ የተገለጸው አመልካች አልባሳቱ ተጭነው የተገኙበትን መኪና ሲያሽከረክር እንደነበርአብሮ የተከሰሰው ታደለ ገብሬ ኪዳኔ የተባለው ደግሞ አልባሳቱን ያስጫነ እንደሆነ መኪናው የመጣው ከናዝሬት መስመር ወደ አዲስ አበባ ሲሆንአመልካች አቃቂ የጉምሩክ መቆጣጠሪያ ኬላ ላይ እንደደረሰ የጉምሩክ ሰራተኞች ለፍተሻ እንዲቆም ሲጠይቁት ኬላውን ጥሶ መፄዱንበኋላም በተደረገው ክትትል በተለምዶ ሃና ማሪያም አካባቢ ተይዞ ፍተሻ ሲደረግ አልባሳቱ መገኘታቸውን ነው ዓቃቤ ሕግ ባቀረባቸው ማስረጃዎች ልክ እንደ ክሱ እንዳስረዳ አቤቱታ በቀረበበት ውሳኔ ተመልክቶአል በክሱ የተጠቀሰው የጉምሩክ አዋጅ ቁ አንቀጽ የኮንትሮባንዱ ድርጊትጥፋት የተፈጸመው ሃይል በመጠቀም ወይም ከሌሎች ጋር በማበር ሆኖ በተገኘ ጊዜ የሚጠቀስ እንደሆነም ከድንጋጌው ይዘት ለመገንዘብ ችለናል በመሆኑም መጠቀሱ በአግባቡ ነው ብለናል አቤቱታ በቀረበበት ውሳኔ የተፈጸመ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የለም ውሳኔ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመቁ ጥር ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ እና የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመቁ መጋቢት ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ በወመሕግ ሥቁ ለ መሰረት ፀንተዋል አመልካች ያቀረበው የሰበር ክርክር ተቀባይነት የለውም ብለናል መዝገቡ ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞች መንበረፀሐይ ታደሰ ሐጐስ ወልዱ ሒሩት መለሰ ብርፃነ አመነው አልማው ወሌ አመልካችነኢማ አወል ተጠሪ የገቢዎች እና ጉምሩክ ዓቃቤ ሕግ ኃስላሴ ገመድህን ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ለሰበር አቤቱታው መሰረት የሆነው ጉዳይ የጉምሩክ አዋጅ በመተላለፍ ወንጀል ፈጽማለች በማለት ተጠሪ በአመልካች ላይ የመሰረተውን የወንጀል ክስ የሚመለከት ነው ከመዝገቡ እንደሚታየው አመልካች የተከሰሰችው በጉምሩክ አዋጅ ቁ አንቀጽ ላይ የተመለከተውን በመተላለፍ ከዱባይ ወደ ኢትዮጵያ በቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ስትገባ የጉምሩክ ሥነሥርአት ያልተፈጸመባቸው የተለያዩ የሞባይል መለዋወጫዎችን እና የተዘጋጁ አልባሳቶችን ይዛ ተገኝታለች ተብላ ነው አመልካች ለክሱ በሰጠችው መልስ በአቃቤ ሕግ ክስ የተነገረውን ወንጀል አልፈጸምኩም በማለት በመከራከርዋ ክሱ የቀረበለት የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በዓቃቤ ሕግ በኩል የቀረቡትን ማስረጃዎች ሰምቶአል ከዚህ በኋላም አመልካች ልትከላከል ይገባል በማለት ብይን በመስጠት የመከላከያ ማስረጃዋን ሰምቶአል በመጨረሻም አመልካች ጥፋተኛ መሆንዋን በማረጋገጡ ይዛው የተገኘችው እቃ እንዲወረስበእቃው ላይ ሊከፈል የሚገባውን ቀረጥና ታክስ በሚያህል የገንዘብ መቀጮ ብር ጅአንድ መቶ አስራ አራት ሺህ ሰባ ስድስት ብር ከአርባ ስድስት ሳንቲም እንድትከፍል እና በሁለት ዓመት እስራት እንድትቀጣ ወስኖአል በዚህ ውሳኔ ላይ ይግባኝ የቀረበለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤትም ውሳኔውን አጽንቶአል የሰበር አቤቱታው የቀረበው በዚህ ላይ ነው በበኩላችንም አመልካች ነሐሴ ቀን ዓም በፃፈችው ማመልከቻ ያቀረበችውን አቤቱታ መሰረት በማድረግ ተጠሪን አስቀርበን ክርክሩን ሰምተናል አቤቱታው በሰበር ችሎት እንዲታይ የተወሰነው አመልካች የተከሰሰችበት የወንጀል ድርጊት መታየት ያለበት በአዲሱ የወንጀል ሕግ መሰረት ነው ወይንስ በጉምሩክ አዋጅ ቁ የሚለውን ጭብጥ ለመመርመር ነው በመሆኑም በዚህ ረገድ ግራ ቀኝ ወገኖች ያሰሙት ክርክር አቤቱታ ከቀረበበት ውሳኔ እና ከሕጉእንደዚሁም የሰበር ችሎቱ በሰበር መቁ እና ከሰጣቸው ውሳኔዎች ጋር አገናዝበን ተመልክተናል ከላይ እንዳመለከትነው የሥር ፍቤቶች ክርክሩን የሰሙትና በመጨረሻም ውሳኔ የሰጡት የጉምሩክ ባለሥልጣንን እንደገና ለማቋቋምና አሰራሩን ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር በተቀመጡት ድንጋጌዎች መሰረት ነው የሰበር ችሎቱ ከፍ ሲል በተጠቀሱት መዝገቦች ተመሣሣይ አቤቱታ ቀርቦለት በእርግጥም ለጉዳዩ አግባብነት ያለው የጉምሩክ አዋጅ አንደሆነ በመግለጽ ውሳኔ ሰጥቶአል በዚህም ለጉዳዩ አወሳሰን ተገቢነት ያለው አዲሱ የወንጀል ሕግ ነው በሚል የቀረበውን ክርክር ውድቅ አድርጐአል በያዝነው ጉዳይም ይኸው ቀደም ሲል የተሰጠው የሕግ ትርጉም አስገዳጅነት ያለው ስለሆነ በሥር ፍቤቶች የተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ነው ለማለት አልቻልንም ውሳኔ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመቁ መጋቢት ቀን ዓም የሰጠው ፍርድ አና የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ነሐሴ ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ በወመሕግ ሥነሥርዓት ቁጥር ለ መሰረት ፀንተዋል አመልካች ያቀረበችው የሰበር አቤቱታ ተቀባይነት የለውም ብለናል መዝገቡ ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ የሰመቁ ሚያዝያ ቀን ዓም ዳኞች ሂሩት መለሰ ተሻገር ገብረሥላሴ ታፈሰ ይርጋ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች አቶ መስፍን ሽፈራው ተጠሪ የኢትዮጵያ ገቢዎች ባለሥልጣን ገብረእግዚአብሔር ሙናቸው ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡት የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት መጋቢት ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ ስለጠየቁ ነው የክርክሩ መነሻ ተጠሪ ያቀረበው የወንጀል ክስ ነው ተጠሪ አመልካች የዘሽ ትሬዲንግ ሥራ አስኪያጅ መሆናቸውን ገልፆ ድርጅቱ ሚያዝያ ቀን ዓም ከቀኑ አራት ሠዓት ከአርባ ደቂቃ ያለተጨማሪ አሴት ታክስ ደረሰኝ ግብይት ፈፅሟል ስለዚህ አመልካች በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ መሠረት የወንጀል ተጠያቂነት አለበት በማለት ክስ አቅርቧል አመልካች ጥፋተኛ አይደለሁም በማለት ተከራክረዋል ድርጅቱ ጥፋተኛ ተብሎ መቀጣቱን ዐቃቤ ህግ ገልዷል አመልካች በበኩላቸው ሥራውን በውክልና ለወሮ ድርሻዬ ከበደ ለተባለች ሠራተኛ በውክልና ሰጥቻለሁ የሚል ክርክር ያቀረቡ ሲሆን የመከላከያ ምስክሮች አቅርቦ አሰምቷል የሥር ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ማስረጃ ከመዘነ በኋእላ አመልካች ለሥራው ሙሉ ውክልና አልሰጠም የቃል ማስጠንቀቂያ ከመስጠት ውጭ የዘረጋው ሥርዓት የለም በማለት በክሱ በተጠቀሰው የህግ ድንጋጌ ጥፋተኛ ብሎ በአንድ ዓመት ከስድስት ወር እሥራትና በብር ሀያ ሺህ ብር እንዲቀጣ ወስኗል አመልካች በውሣኔው ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለከፍተኛው ፍርድ ቤት አቅርበዋል የከፍተኛው ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማና ትክክለኛ ፍትህ ይረዳሉ የተባሉ የማጣሪያ ምስክሮች በመስማት የሥር ፍርድ ቤት የሰጠውን የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔ አፅንቶታል አመልካች የሥር ፍርድ ቤትና የከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የድርጅቱ ሠራተኛ ወሮ ድርሻዬ ከበደ ሥራውን ወክያት እየሠራች የነበረ ሲሆን በዚሁ ጉዳይ ጥፋተኛ ተብላ ተቀጥታለች ወንጀሉ ሲፈፀም እኔ በቦታው አልነበርኩም ግብይቱ የተፈፀመው ያለ እኔ ፈቃድና ስምምነት ነው ከድርጅቱ ሠራተኞች ያለቫት ደረሰኝ ግብይት እንዳይፈፅሙ ማስጠንቀቂያ ሰጥቻለሁ የኢፌዲሪ የወንጀል ህግ አንቀፅ እና የአዋጅ ቁጥር አንቀፅ የማይጣጣሙ በመሆኑ ተከሳሹን በሚጠቅም መንገድ መተርጎም አለባቸው ቅጣቱ ውሣኔም ተገቢ አይደለም መገደብ ነበረበት በማለት የሰበር አቤቱታ አቅርቧል ተጠሪ በበኩሉ አመልካች የሚመራው ድርጅት በወንጀል ጥፋተኛ ተብሎ ተቀጥቷል ስለዚህ አመልካችን ተጠያቂ ለማድረግ ሌላ ማስረጃ የማቅረብ ግዴታ የለብንም አመልካች ጥፋተኛ የተባሉት ተገቢውን ቁጥጥር ባለማድረግና ሥርዓት ባለመዘርጋታቸው ነው የበታች ፍርድ ቤቶች ተገቢውን ማጣራት አድርጎ የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የለበትም በማለት መልስ ሰጥቷል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው አመልካች በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ እና በኢፌዲሪ የወንጀል ህግ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ መካከል የሀሳብ አለመጣጣም አለ በማለት ያቀረበው ክርክር በወንጀል ህጉ አንቀፅ የተደነገገውን ከግንዛቤ የማያስገባና የህግ መሠረት የሌለው በመሆነ አልተቀበልነውም አመልካች በሥራ አስኪያጅነት የሚመሩት የንግድ ድርጅት የአመልካች ሠራተኛ ያለተጨማሪ እሴት ታክስ ደረሰኝ ግብይት በመፈፀም ወንጀል ጥፋተኛ የተባለ በመሆኑ በመርህ ደረጃ አመልካች በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ጥፋተኛ የሚባሉ መሆኑ በህጉ ተደንግጓል አመልካች በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ የተመለከቱትን ልዩ ሁኔታዎች በማስረዳት ከተጠያቂነት ነፃ ለመሆን የመከላከያ ማስረጃ አቅርበዋል ሆኖም አመልካች ለድርጅቱ ሥራ አስኪያጅ ያልቀጠሩና ያልወከሉ መሆኑና የአስተዳደር ሥራዎን ብቻ ለወሮ ድርሻዬ ከበደ የወከሉ መሆኑ ፍሬ ጉዳይ የማጣራትና ማስረጃ የመመዘን ሥልጣን ባላቸው ፍርድ ቤቶች ተረጋግጧል ከዚህ በተጨማሪ አመልካች ለሠራተኞቹ የቃል ማስጠንቀቂያ የሰጠ መሆኑን ያስመሠከረ ቢሆንም አመልካች የቃል ማስጠንቀቂያ በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ለ በተደነገገው መሠረት ማንኛውም በጎ አሳቢ ሰው ሊያደርገው የሚችለውን ጥንቃቄ ያደረገና ጥበብ በተሞላበት ሁኔታ ድርጅቱን በመምራት ኃላፊነቱን የተወጣ መሆኑን የሚያረጋግጥ አይደለም ስለሆነም የሥር ፍርድ ቤትና የከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠው ፍርድ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ሆኖ ስላላገኘነው በወንጀለኛ መቅጫ ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ ለ መሠረት አፅንተነዋል ውሣኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤትና የከፍተኛ ፍርድ ቤት ፍርድ ፀንቷል ይህ ፍርድ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት በሙሉ ድምፅ ተሰጠ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ራታ የሰመቁ ሰኔ ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ሒሩት መለሠ ታፈሰ ይርጋ ብርሃኑ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የሞያሌ ቅርንጫፍ ቤት የቀረበ የለም ተጠሪ አቶ ዛኪ ሰይድ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን በሕጉ በተሰጠው ስልጣን ተግባሩን በሚፈጽምበት ጊዜ ለሚደርሰው የገቢ መቋረጥና የንብረት ጉዳት ያለውን ኃላፊነት ስለሚገዛ የሕግ አግባብ የሚመሰከት ነው ክርክሩ ሲጀመር ከሣሽ የነበሩት ያሁኑ ተጠሪ ሲሆን ተከሣሽ የአሁኑ አመልካች ነበር የተጠሪ ክስ ይዘት ባጭሩ ንብረትነቱ የተጠሪ የሆነ ቁጥሩ ዐ ኢት መኪና አመልካች ከሕግ ውጪ በማቆሙ በፍርድ ቤት ውሣኔ የተሰጠ ቢሆንም መኪናው በቆመበት ጊዜ ተጠሪ በአጠቃላይ ብር ዐ ሁለት መቶ አስራ ስድስት ሺህ ሁለት መቶ ፃምሣ ብር ጉዳት የደረሰባቸው መሆኑን ገልጸው ይህንኑ ገንዘብና መኪናውን እስኪረከቡ ድረስ ያለውን ገቢ ከመጠየቅ መብታቸው ጋር አመልካች አንዲከፍላቸው ይወሰን ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ አመልካች ለክሱ በሰጠው መልስም የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያና የፍሬ ነገር ክርክር አቅርቧል በመጀመሪያ ደረጃ መቃሚያነት የቀረበው ክርክር ቀድሞ ተጠሪ ክስ አቅርበው ባለቀ ጉዳይ ላይ ድጋሚ ክስ ማቅረብ የማይችሉ መሆኑን የሚያሳይ ሲሆን በፍሬ ነገር ረገድ ደግሞ አመልካች መኪናውን ይዞ ሊያቆም የቻለው መኪናው ሕገወጥ በሆነ መንገድ አቃ ጭኖ ወደ ውጪ ሊወጣ ሲል በመሆኑና ይህን ዓይነት ተግባር ደግሞ አመልካች ለመቆጣጠር ተገቢ ነው ያለውን አርምጃ ለመውሰድ በሕጉ ሥልጣን የተሰጠው በመሆኑ ኃላፊነት የለብኝም መኪናው መጋቢት ቀን ዐዐዐ ዓም በቁጥጥር ሥር ከዋለ በኋላም በዚሁ ጊዜ ለፍርድ ቤት ያሳወቀ በመሆኑ ጥፋት የለብኝም ብሎ መከራከሩን የሚገልጽ ነው የሥር ፍርድ ቤትም አመልካች በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት ያቀረበውን ክርክር የተጠሪ የቀድሞ ክስና የበሏለኛው ክስ ፍሬ ነገር ተመሣሣይ ባለመሆኑ ጉዳዩ በፍርድ ያለቀ ነው ለማለት አይቻልም በሚል ምክንያት ውድቅ አድርጎ የግራ ቀኙን ክርክር በመመርመር አመልካች የተጠሪ መኪናውን ያላግባብ በማቆም ገቢ እንዲያጡ አድርጓል በመኪናው ሸራ እና ባትሪ ላይም ጉዳት ማድረሱን አላስተባበለም በማለት ብር ዐ ምሳ ሁለት ሺህ አስራ ዘጠኝ ብር ከአርባ ሳንቲም አመልካች ለተጠሪ ይክፈለው በማለት ወስኗል በዚህ ውሣኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኙን ለኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቢያቀርብም ይግባኙ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ተሰርዞበታል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሣኔ በመቃወም ለማስቀየር ነው የአመልካች ነገረ ፈጅ ጥቅምት ቀን ዐዐ ዓም በፃፉት ሁለት ገጽ የሰበር አቤቱታ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል አቤቱታው ተመርምሮም የበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ ከአዋጅ ቁጥር ዐ አንቀጽ ለ አንፃር በሰመቁጥር ከተሰጠው ትርጉም ሲታይ ተገቢ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ አንዲቀርብ ተደርጎ ተጠሪ የካቲት ዐ ቀን ዐዐ ዓም በተፃፈ ሦስት ገጽ ማመልከቻ የበታች ፍርድ ቤቶችን ውሣኔ ተገቢ ነው የሚሉበትን ምክንያት ገልጸው ውሣኔው ሊጸና ይገባል ሲሉ መልሳቸውን ሰጥተዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለ መልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሣኔ እና አግባባነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል በመሠረቱ ማንም ሰው በራሱ ጥፋት ወይም በሌሉት ሰዎች ጥፋት የተነሳ በሌላ ሰው ንብረት ላይ ጉዳት ካደረሰ ከውል ውጪ ኃላፊነት የሚከተልበት ስለመሆኑ የፍብሕቁ እና ድንጋጌዎች ያሳያሉ ጥፋት ደግሞ ታስቦ ወይም በቸልተኝነት ሊፈፀም እንደሚችል የፍብሕቁጥር ዐ ድንጋጌ በግልጽ አስቀምጧል የጥፋት ትርጉም ደግሞ ከፍብሕቁጥር እስከ ዐ ሥር የተመለከተ ሲሆን የፍብሕቁጥር ዐ እስከ ዐ ድረስ ያሉት ድንጋጌዎች የተፈፀመው ተግባር ጥፋት መሆን አለመሆኑን የሚገዙ ናቸው አመልካች ለተጠሪ ክስ ኃላፊነት አለበት የተባለው ከውል ውጪ ኃላፊነትን የሚገዙት የሕግ ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ ስለመሆኑ የበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ ያሳያል አመልካች ይህንኑ የበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ ተገቢነት የለውም በማለት የሚከራከረው በአዋጅ ቁጥር ዐ ከተሰጠው ኃላፊነት እና ተግባር አንፃር ነው በዚህ አዋጅ አመልካች በጉምሩክ ወደቦች በወሰን አከባቢዎች አንዲሁም በሌሎች የጉምሩክ መቆጣጠሪያ ጣቢያዎችና ማቋረጫ መስመሮች በኩል የሚገቡና የሚወጡ ዕቃዎችንና ማጓጓዣዎችን የመፈተሽ የጉምሩክ ስነ ሥርዓት ተፈጽሞባቸው መግባታቸውንና መውታቸውን የማረጋገጥ ስልጣንና ተግባር ተሰጥቷል በአዋጁ አንቀጽ በተለይ ሲታይ አመልካች የሕገ ወጥ እቃዎችን ዝውውር የመቆጣጠር ኃላፊነትና ተግባር ተሰጥቶታል በአዋጁ አንቀጽ እና ስርም ይኸው ተግባር የአመልካች ሕጋዊ ግዴታ ስለመሆኑም የሚያስገነዝብ የሕጉ አቀራረጽ ይታያል የአዋጁ አንቀጽ ድንጋጌ ያሻሻለው የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌም አመልካች ኮንትሮባንድ ወይንም ሕገወጥ አቃ ጭኗል ብሎ ያመነበትን ተሽከርካሪ በቁጥጥር ሥር ማዋል አንደሚቻል በግልጽ ተመልክቷል ይሁን እንጂ አመልካች ይህንኑ በሕጉ ተለይቶ የተሰጠውን ስልጣንና ተግባር በተገቢው መንገድና በተገቢው ጊዜ ያከናውናል ተብሉ ይታሰባል አመልካች ይህንኑ ስልጣንና ተግባሩን በተገቢው ጊዜና ሁኔታ ባለማከናወን በሌላ ሰው ንብረት ላይ በሚያደርሰው ጉዳት በፍብሕቁጥር ዐ እና ድንጋጌዎችና አግባብነት ባላቸው ድንጋጌዎች የማይጠየቅበት ወይም ኃላፊ የማይሆንበት ምክንያት የለም በመሆኑም አመልካች በሕጉ ተለይቶ የተሰጠውን ኃላፊነትና ተግባር ያላግባብ ባለመወጣቱ በሰው ንብረት ላይ ጉዳት ማድረሱ ከተረጋገጠ ካሳ የማይከፍልበት ሕጋዊ ምክንያት የለም በዚህም መሠረት በአመልካች ተገቢ ያልሆነ ተግባር ጉዳት ደርሶብኛል የሚል ሰው የአመልካች ተግባር በሕጉ ከተሰጠው ኃላፊነትና ተግባር የሚፃረር ወይም በምክንያታዊ መንገድ ተቀባይነት የሌለው መሆኑን ማስረዳት ከቻለ በአመልካች ሊካስ የሚገባው መሆኑን ይህ ችሎት ያምናል በተያዘው ጉዳይ አመልካች የተጠረጠረውን ማንኛውንም ዕቃ ይዞ የመፈተሽና አቃውን የጫነውን ተሽከርካሪም ይዞ የማቆየት ስልጣን ያለው ስለመሆኑ የበታች ፍርድ ቤቶችም የተቀበሉት ጉዳይ ሲሆን ፍርድ ቤቶቹ የአመልካችን ተግባር ኃላፊነትን የሚያስከትል ነው ለማለት የቻሉት የተጠረጠረውን መኪና ለአንድ መቶ አስራ ሰባት ቀናት ያሕል መያዙ ተገቢነት የለውም በማለት ነው ይሁን እንጂ አመልካች ይህን የሚያሕል ጊዜ መኪናው ተይዞ እንዲቆይ ያደረገው የወንጀሉ ጉዳይ በፍርድ ቤት ተይዞ እየታየ ባለበት ጊዜ ሲሆን በፍርድ ቤት ውሣኔም መኪናውን እንዲለቅ መወሰኑ የክርክሩ ሂደት ያስገነዝባል አመልካች ከዚህ ጊዜ ውጪ መኪናው ያላግባብ የተያዘ ስለመሆነ ለማስረዳት ያቀረቡት ማስረጃ የለም የወንጀል ጉዳይ ሲታይ በነበረበት ጊዜ ደግሞ ጉዳዩ የኮንትሮባንድ አይደለም ተብሎ ስለተወሰነ ብቻ በአመልካች ላይ የፍትሐብሔር ተጠያቂነት ሙሉ በሙሉ ያስከትላል ብሎ ለመደምደም የሚያስችል ሕጋዊ ምክንያት የለም አመልካች በሕጉ የተሰጠውን ስልጣንና ተግባር ባግባቡ ለመወጣት አንዲቻል መኪናውን ይዞ ማቆሙ ተገቢ ሲሆን በዚህ ጊዜ ለታጣ ገቢ ደግሞ የሚጠየቅበት ሕጋዊ ምክንያት የለም ይህ ሰበር ችሎት በመቁጥር በቀረበው ተመሣሣይ ጉዳይ አግባብነት ያላቸውን የአዋጅ ቁጥር ዐ ድንጋጌዎችን በመመርመር በአዋጅ ቁጥር መሠረት በየትኛውም እርከን የሚገኝ ፍርድ ቤትን የሚያስገድድ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል አመልካች መኪናውን ይዞ ጉዳዩ በወንጀል ችሎት እየታየ መቆየቱን ከክርክሩ መገንዘብ የምንችለውና በዚህ ሂደት የባከነው ጊዜ ከነባራዊው ዓለም አንፃር ሲታይ ምክንያታዊ ነው ከሚባል በስተቀር ያላግባብ የዘገየ ነው ለማለት የሚያስችል አይደለም በመሆኑም አመልካች በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌዎች እና ከአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌ አንፃር ሲታይ መኪናውን ማቆሙ በሕጉ መሠረት የተሰጠውን ስልጣን በሕጉ አግባብ ለመወጣት እንዲያስችለው የወሰደው እርምጃ ያላግባብ ያልተከናወነ እና በተገቢው ጊዜ ውስጥ የተፈጸመ ነው ከሚባል በስተቀር በውሉ ውጪ ኃላፊነትን የሚያስከትል ሆኖ አላገኘነውም በዚህም ምክንያት በዚህ ረገድ የበታች ፍርድ ቤቶች በጉዳዩ ላይ የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ አግኝተናል ሌላው በታች ፍርድ ቤቶች የተሰጠው ውሣኔ አመልካች በተጠሪ መኪና ባትሪና ሸራ ላይ ጉዳት አድርሷል ተብሎ ግምቱን እንዲከፍል ነው አመልካች በዚህ ረገድ የተሰጠውን የበታች ፍርድ ቤቶችን ሕጋዊ መሠረት የለም በማለት በዚህ ችሎት ባቀረበው የሰበር አቤቱታ በግልጽ ያልተከራከረበት ሲሆን በሥር ፍርድ ቤት በቀረበው ክርክርም ቢሆን በመኪናው ባትሪና ሸራ ላይ መኪናው በአመልካች ቁጥጥር ሥር ውጪ በነበረበት የደረሰ ወይም በራሱ ቁጥጥር ሥር ውስጥ እያለ በሌላ ምክንያት የደረሰ ነው የሚል ክርክርም አላቀረበም በመሆኑም በእነዚህ ንብረቶች ጉዳት የደረሰ ስለመሆኑ ማስረጃን የማጣራትና የመመዘን ስልጣን ያላቸው የሥር ፍርድ ቤቶች ያረጋገጡት ፍሬ ጉዳይ ሲሆን አመልካች ጉዳቱ በሌላ ምክንያት የደረሰ ስለመሆኑ የሚያሳይ ክርክርና ማስረጃ አላቀረቡም በመሆኑም አመልካች በኮንትሮባንድ ድርጊት ሥራ ተሰማርቶ የተገኘን ተሽከርካሪ ለጊዜው ማቆም የሚችል መሆኑን ሕጉ ስልጣን ቢሰጠውም ንብረቱን ግን ጥንቃቄ በተሞላበት መንገድ የመያዝ ግዴታ አለበት መኪናው በራሱ ቁጥጥር ስር በነበረበት ጊዜ ለሚደርሰው የመኪናው አካል ጉድለት ጉድለቱ በሌላ ሕጋዊ ምክንያት የደረሰ ስለመሆኑ እስካላስረዳ ድረስ ኃላፊነቱ የአመልካች የማይሆንበት ሕጋዊ ምክንያት የለም በመሆኑም በዚህ ረገድ የሥር ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ለማለት አልተቻለም በአጠቃላይ ከፍ ብለው በተመለከቱት ሕጋዊ ምክንያቶች የሥር ፍቤቶች የሰጡት ውሣኔ ሊሻሻል የሚገባው በመሆኑ ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በቦረና ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ዐ ሐምሌ ቀን ዐዐ ዓም ተሰጥቶ በኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁጥር ነሐሴ ቀን ዐዐ ዓም በትዕዛዝ የፀናው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ተሻሽሏል አመልካች የተጠረጠረውን ዕቃ ይዞ የመቆየት ሥልጣንና ተግባር በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ለ እና እንዲሁም በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት ያለው በመሆኑና ጊዜውም ምክንያታዊነት የሌለው ነው ለማለት የሚቻል ባለመሆኑ መኪናው በቆመበት ጊዜ ለታጣ ገቢ ኃላፊነት የለበትም ብለናል አመልካች መኪናውን ይዞ ባለበት ጊዜ ለደረሰው የመኪና ባትሪ እና ሸራ ጉዳት ኃላፊነት ያለበት በመሆኑ የሁለት ባትሪ ዋጋ ብር ዐዐ አራት ሺህ አምስት መቶ እና የሸራ ዋጋ ብር ዐዐዐ ሰባት ሺህ በድምሩ ብር ዐዐ አስራ አንድ ሺህ አምስት መቶ ብር ለተጠሪ እንዲከፍል ብለናል በዚህ መሠረት ያስፈጽም ዘንድ የዚህ ችሎት ውሣኔ ለስር ፍርድ ቤት ይተላለፍ ብለናል ለክርክሩ የወጣን ወጪና ኪሣራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል ትዕዛዝ በዚህ ችሎት ጥቅምት ቀን ዐዐ ዓም ተሰጥቶ የነበረው እግድ ተነስቷል ይፃዛፍ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ነዓ የሰመቁ ሰኔ ቀን ዓም ዳኞች ሓጐስ ወልዱ ጊሩት መለሰ ታፈሰ ይርጋ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች አቶ አብደላ ሁሴን ከለር ላብራቶሪ ኃየተየግማህበር ጠበቃ አቶ ሣሙኤል ኤፍሬም ቀረቡ ተጠሪ የፌዴራል አገር ውስጥ ገቢ ባለሥልጣን ዓቃቤ ሕግ ግርማ ወልደማሪያም ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤየፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠው ውሣኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ስላመለከቱ ነው የክርክሩ መነሻ አመልካች የፌዴራል አገር ውስጥ ገቢና ጉምሩክ ባለሥልጣን በሰጠው የገቢ ግብር አና የተጨማሪ እሴት ታክስ ግብር ማስታወቂያ ባለመስማማት ይግባኝ ለግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ ለማቅረብ በሕጉ መሰረት ማስያዝ የሚገባቸውን ገንዘብ በወቅቱ አስይዘዋል ወይስ አላስያዙም የሚለው ነጥብ ነው አመልካች የገቢ ግብር ማስታወቂያና የተጨማሪ አሴት ታክስ ግብር ማስታወቂያ ከደረሳቸው በላ በሰላሣኛው ቀን ማለትም ሰኔ ቀን ዓም ለሁለቱም ግብሮች ዕርዞኮዕ በማሰራት ከተጠሪ ቢሮ ድረስ መሄዳቸው ለገቢ ግብር ማስያዝ የሚገባቸውን ገንዘብ አስይዘው የጨረሱ መሆኑንና ለተጨማሪ አሴት ታክስ ማስያዝ የሚገባቸውን ገንዘብ ሰኔ ቀን ዓም ለማስያዝ ከተጠሪ ቢሮ አስራ አንድ ሰዓት በኋላ ያቀረቡ ቢሆንም ሰራተኞችና የሚመለከታቸው የሥራ ኃላፊዎች ወጥተው ስለነበር ሣያስይዙ ተመልሰው ተከታዮቹ ቀናት የቅዳሜና እሁድ ስለነበሩ ገንዘቡን የማስያዝ ሂደቱን አጠናቅቀው ይግባኙ እንዲታይላቸው ለግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ አቅርበዋል የግብር ይግባኝ ሰሚ ይግባኙ የቀረበው በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ መሰረት በሠላሣ ቀን ውስጥ መያዝ ያለበት ገንዘብ ተይዞ ባለመሆኑና ጊዜው ካለፈ በኋላ ያቀረበ በመሆኑ ይግባኙ ተቀባይነት የለውም በማለት ወስኗል አመልካች ይግባኝ ለከፍተኛው ፍርድ ቤት ይግባኝ ቢያቀርቡም የይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜው አልፏል ወይስ አላለፈም የሚለው ክርክር የፍሬ ጉዳይ ክርክር እንጅ የሕግ ነጥብ ባመለሆኑ ይግባኙን አልተቀበልኩትም በማለት ይግባኙን ውድቅ አድርጉጐታል አመልካች ይግባኝ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ችሎት ይግባኝ አቅርበው ይግባኝ ሰሚ ችሎቱ ግራ ቀኙን ካከራከረ በኋላ የከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ አጽንቶታል አመልካች የገቢ ግብር ማስታወቂያ ይግባኝ ለማቅረብ ማስያዝ ያለብንን ርዞዕ አና የተጨማሪ አሴት ታክስ ማስታወቂያ ላይ ይግባኝ ለማቅረብ ማስያዝ ያለብንን ገንዘብ በርኮዕ አሰርተን ተጠሪ መሥሪያ ቤት የቀረብነው ነው የገቢ ግብሩን ተቀብሎ ደረሰኝ ሲሰጠን የተጨማሪ እሴት ታክስ ለመክፈል ያቀረብነውን ርቦዕ በተመለከተ ኮንፒውተር ብለሸሽት አጋጥሞታል በሚልና በሌሎች ምክንያቶች ደረሰኝ ሣይሰጠን ተመልሰናልእለቱ አርብ ስለነበር ቅዳሜና እሁድ ቆይተን ሰኞ ደረሰኝ ተቆርጦ የተሰጠን ሲሆን ለክፍያ ያቀረብነው መሆኑን በደብዳቤ ገልፆ ጽፎልናል የተጠሪ ምስክሮችም ይህንን አስረድተዋል በግብር ተቀባዩ መሥሪያ ቤት ተጠሪለተጨማሪ እሴት ታክስ ግብር ደረሰኝ ሣናገኝ መመለሳችንና ደረሰኙ ተቆርጦ የተሰጠን መሆኑ በእኛ ቸልተኝነት ይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜው እንዳለፈ የሚያስቆጥር አይደለም ይህ የሕግ ትርጉም የሚጠይቅ አከራካሪ ነጥብ ሆኖ እያለ የፍሬ ጉዳይ ክርክር ነው ተብሉ መታለፉ መሰረታዊ የሕግ ስህተት አለበት በማለት አመልክተዋል ተጠሪ ለተጨማሪ እሴት ታክሱ ደረሰኝ የተሰራላቸው መሆኑን አመልካች አምነዋል የግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤው ጊዜው አልፏል ወይስ አላለፈም የሚለውን አጣርቶ መያዣው በወቅቱ ያልተከፈለ መሆኑን በማረጋገጥ መያዣቸው ጊዜው ካለፈ በጊላ የተከፈለ መሆኑን አረጋግጦ የሰጠው ውሣኔ የፍሬ ጉዳይ ክርክር እንጅ የሕግ ክርክር ባለመሆኑ የበታች ፍርድ ቤቶች የፈጸሙት የሕግ ስህተት የለም በማለት መልስ ሰጥቷል አመልካች የመልስ መልስ አቅርበዋል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው የጽሑፍ ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን አኛም ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው አመልካች ይግባኝ ለማቅረብ ማስያዝ ያለባቸውን ገንዘብ ያስያዙት መቼ ነው። የሚለው ነው ይህ ጥያቄ ከሕጉ አጠቃላይ መንፈስና ዓላማና ሕግ አውጭ ሊያሣካው ከሚፈልገው ግብ አንፃር መመርመርና ውሣኔ ማግኘት አለበት ሕግ አውጭው የግብር ውሣኔ ማስታወቂያ የደረሳቸው ሰዎች የውሣኔ ማስታወቂያ በደረሳቸው በሰላሣ ቀን ውስጥ ማስያዝ የሚገባቸውን ገንዘብ ለግብር ሰብባቢው መሥሪያ ቤት በማስያዝ ይግባኝ ማቅረብ አንዳለባቸው በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሲደነግግ ግብር ከፋዩ ለግብር አስገቢው መሥሪያ ቤት ገንዘቡን ገቢ እንዲያደርግ ለማስገደድ እንጅ ገንዘቡ ገቢ ሆኖ ግብር ሰብሳቢው መሥሪያ ቤት ደረሰኝ ሣይሰጥ ቢቆይ ለመሥሪያ ቤቱ የአሰራር ድክመትና ችግር ምክንያት ግብር ከፋይ ይግባኝ የማቅረብ መብቱ አንዲጣበብ በማሰብ አይደለም ስለዚህ አመልካች ተጠሪ ክፍያ በሚቀበልበት ሥርአት በማሟላት ማለትም በርዕዞኮዐዕ መክፈል አለብህ ተብሎ የተወሰነበትን የተጨማሪ እሴት ታክስ የግብር ውሣኔ ማስታወቂያ በደረሰው በሰላሣኛው ቀን ማለትም ለተጠሪ ገቢ አድርጓል የህም አመልካች ከላይ ከተጠቀሰው የሕግ ድንጋጌ የተወሰነው ጊዜ ከማለፉ በፊት ለተጠሪ ገቢ አድርገዋል ተጠሪ ሰላሣ ቀነ ከማለፉ በፊት በርዞቦዕ ገቢ ለሆነለት ገንዘብ ደረሰኝ ቆርጦ ያሰጠው ከሶስት ቀን በኋላ ማለትም መሆኑ ይግባኝ ለማቅረብ ማስያዝ ያለበትን ገንዘብ አመልካች ከሰላሣ ቀን በኋላ ነው ገቢ ያደረገው ከሚለው መደምደሚያ ላይ የሚያደርስ አይደለም በግብር ሰብሳቢው መሥሪያ ቤት በኩል ያሉ የአሰራር ችግሮችና ጉድለቶች መሰረታዊ የሆነውን የአመልካችን ይግባኝ የማቅረብ መብት በማያጣብብ ሁኔታ በመተርጐም የግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ የሰጠው ውሣኔ የሕጉን ድንጋጌ አተረጋጐምና ተፈፃሚነት የሚመለከት እንጅ የፍሬ ጉዳይ ክርክር አይደለም በመሆኑም የከፍተኛው ፍርድ ቤትና የጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ችሎት ጉዳዩ የፍሬ ጉዳይ ክርክር ነው በማለት ይግባኝ ሰሚ ጉባኤው ለአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ የሰጠውን የተዛባ ውሣኔ ሣያርሙ ማለፋቸው መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ወስነናል ውሣኔ የግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ የሰጠው ውሣኔ ተሽራል የከፍተኛው ፍርድ ቤትና የጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ችሎት የሰጡት ውሣኔ ተሽሯል አመልካች የይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜ ከማለፉ በፊት የመያዣነት መከፈል የሚገባውን ገንዘብ ለተጠሪ ያስያዙ በመሆኑ የቀረበለትን ይግባኝ በመመርመርና የግራ ቀኙን ክርክር በማስማት ውሣኔ እንዲሰጥበት ጉዳዩን ለግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ በፍትሐብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር ንኡስ አንቀጽ መሰረት መልስን ልከንለታል ይፃፍ በዚህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ ይህ ፍርድ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት በሙሉ ድምጽ ተሰጠ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ ውክልና የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ መንበረፀሐይ ታደሰ ጊሩት መለሰ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች አቶ ሸረፈዲን አብደላ ጠበቃ አብዶ መሐመድ ቀረቡ ተጠሪቡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ነፈጅ ማርታ አሰፋ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ በሐዋላ የተላከውን ገንዘብ መሰረት ያደረገ ነው ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ሲሆን ከሳሽ የነበሩት የአሁኑ አመልካች ናቸው ተከሳሽ ደግሞ የአሁኑ ተጠሪ ነው የአመልካች የስር ክስ ይዘት ባጭሩ አቶ አህመድ ኢሳ ኪይሮ የተባሉ ግለሰብ በተጠሪ ባንክ ሚዛን ተፈሪ ቅርንጫፍ ታህሣሥ ቀን ዓም እኤአ በ በመቅረብ ብር ሥአንድ መቶ አርባ አምስት ሺህ ስምንት መቶ ስልሳ ብር ለአመልካች ገቢ በማድረግ ማስተላለፋቸውንአመልካች ይሕንን ገንዘብ ለማውጣት ገንዘቡን እንዲከፍል ለታዘዘው አየር ጤና ቅርንጫፍ ቢሄዱ ገንዘቡን ለሌላ ግለሰብ እንደከፈለ በመግለጽ ክፍያው ለአመልካች ሊፈፀምላቸው የማይችል መሆኑን የገለፀ መሆኑን በመግለጽ ክስ የቀረበበትን ገንዘብ ክፍያው ይፈፀም ይችል ከነበረበት ከጥር ቀን ዓም ጀምሮ ከሚታሰብ ሕጋዊ ወለድና ከተለያዩ ወጪዎች እና ኪሳራዎች ጋር ተጠሪ እንዲከፍል ይወሰንላቸው ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸው የሚያሳይ ነው የአሁኑ ተጠሪም አመልካች በገንዘቡ ላይ መብት ወይም ጥቅም ስለሌላቸው ክስ ለመመስረት የሚያስችል ሕጋዊ ምክንያት አለመኖሩን በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት አንስቶ የተከራከረ ሲሆን በፍሬ ነገር ረገድም ክፍያው ተገቢውን ጥንቃቄ በማድረግና የተለመደውን አሰራር በመከተል የፈፀሙ መሆኑን በመዘርዘር ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል በማለት ተከራክራሯል የስር ፍቤትም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ከመረመረ በኋላ ተጠሪ ክፍያውን የፈፀመው ተገቢውን ጥንቃቄ በማድረግና የተለመደውን አሰራር በመከተል በመሆኑ ለክሱ ኃላፊነት የለበትም በማለት ወስኗል በዚህ ውሳኔ የአሁኑ አመልካች ቅር በመሰኘት ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ፀንቷል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንነ ውሳኔ ለማስቀየር ነው አመልካች ነሐሴ ቀን ዓም በፃፉት አምስት ገጽ የሰበር አቤቱታ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ላይ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ ተጠሪ ክፍያውን የፈፀመው ተገቢውን ጥንቃቄ በማድረግና የተለመደውን አሰራር በመከተል ነው ተብሎ ገንዘብ ላኪው ግለሰብ እንኳ ቀርቦ እንዲመሰክር ሳይደረግ ውሳፄ መሰጠቱ ያላግባብ ነው በማለት የበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ተሽሮ ተጠሪ ገንዘቡን እንዲከፍላቸው ይወሰንላቸው ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም ተጠሪ ተገቢውን ጥንቃቄ ወስዶ በሐዋላ የተላከውን ገንዘብ በመክፈሉ ኃላፊነት የለበትም ተብሎ በበታች ፍርድ ቤቶች መወሰኑ ባግባቡ መሆኑ ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ ተደርጐ የተጠሪ ነገረ ፈጅ ጥር ቀን ዓም በተፃፈ ሦስት ገጽ ማመልከቻ የበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የለበትም የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል አመልካችም በ ዓም በተዓፈ የመልስ መልስ ማመልከቻ አቅርበዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀ ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታ መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካች ለክሱ መሰረት ያደረጉት ምክንያት ገንዘቡ በስህተትና በሐሰት ለሌላ ሰው ተከፍሎብኛል የሚለውን መሆኑንተጠሪም ገንዘቡ በላኪው ግለሰብ በተላለፈው መሰረት ገንዘቡ ለተላከለት ሰው ከፍያለሁ ብሉ የሚከራከር መሆኑንየስር ፍርድ ቤትም በተጠሪ በኩል የቀረቡትን ማስረጃዎችን በመመርመር ተጠሪ ገንዘቡን ለተላከለት ሰው ከፍያለሁ የሚለው ከአመልካች ጋር ተመሳሳይ ስም ላለው ሰው ተገቢውን ጥንቃቄ እና የተለመደውን አሰራር በመከተል ስለመሆኑ መረጋገጡን በምክንያትነት በመያዝ ተጠሪን ከክሱ ኃላፊነት ነፃ ማድረጉን ነው በመሰረቱ ባንክ በሐዋላ የተላከውን ገንዘብ ለተላከለት ሰው በትክክል የማድረስ ኃላፊነት ያለበት መሆኑ ይታመናል ባንኩ በሐዋላ ለማድረስ የተቀበለውን ገንዘብ ለተገቢው ሰው ካላደረሰ ኃላፊነት የሚኖርበት ሲሆን ኃላፊነቱ የሚከተለው ግን ተገቢውን ጥንቃቄ አና የተለመደውን አሰራር ሳይከተል መቅረቱ ወይም ራሱ ባንኩ መጭበርበሩ ሲረጋገጥ ነው በተያዘው ጉዳይ ግን ባንክ ተገቢውን ጥንቃቄ እና የተለመደውን አሰራር መከተሉን የስር ፍርድ ቤት በፍሬ ነገር ደረጃ ያረጋገጠው ጉዳይ ሲሆን አመልካች ገንዘቡን ከባንኩ የወሰዱት ግለሰብ ባንኩን ያጭበረበሩት ስለመሆናቸውን በስር ፍርድ ቤት ያቀረቡት ማስረጃ የለም ገንዘቡን ለአመልካች ላኩ የተባሉት ሰው ለማስረጃነት አመልካች የቀቁጠራቸው ስለመሆኑ የክርክሩ ሂደት የማያሳይ በመሆኑ አመልካች የስር ፍርድ ቤት አእፒሂህን ግለሰብ ሳይሰማ ማለፉ ያላግባብ ነው በማለት ያቀረቡት ቅሬታ ስለማስረጃ አቀራረብና አቀባበል የተደነገጉትን የፍትሐብሔር ሥነሥርአት ሕግ ድንጋጌዎችን ይዘትና መንፈስ ያላገናዘበ በመሆኑ ይህ ችሎት የሚቀበለው ሆኖ አልተገኘም ስለሆነም የማስረጃው አቀባበልና አመዛዘኑ ባግባቡ ሆኖ አግኝተናል በአጠቃላይ በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ውሣኔ በኢፌዲሪ ሕግመንግስት አንቀጽ ሀ እና በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና ድንጋጌዎች ስር የተመለከተው ይዘትና መንፈስ እንደሚያስገነዝበው መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ጉዳይ ሳይሆን የማስረጃ ምዘና ጉዳይ ሆኖ ስለአገኘን የበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ሊፀና የሚገባው ነው በዚህ መሰረት ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁ ግንቦት ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ግንቦት ቀን ዓም የፀናው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ፀንቷል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር ወጪና ኪሣራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ የሰመቁ ግንቦት ቀን ዓም ዳኞች ሂሩት መለሰ ተሻገር ገስላሴ ታፈሰ ይርጋ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች አቶ ፃብቱ ወልዱ ጠአማረ ተሻለ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ መሰሉ ደስታ አልቀረቡም ወሮ አማከለች ገሕይወት ፍርድ ለሰበር አቤቱታ መነሻ የሆነው ጉዳይ የጀመረው በመቐለ መካከለኛ ወረዳ ፍቤት ነው በስር ፍቤት ከሳሽ የነበሩት አመልካች ሲሆኑ በክሳቸው በመቀሌ ከተማ ቀበሌ ይ ወያን የሚገኝ የህብረት ስራ ማህበር ውስጥ የሚገኘውን በቁጥር ሐ በስማቸው የተመዘገበውን ቤት አንደኛ ተጠሪ እንዲያስተዳድሩ እንዲቆጣጠሩ እንዲሸጡና አንዲለውጡ ውክልና ሰጥተዋቸው የነበረ ቢሆንም ከውክልናቸው ውጪ እናታቸው ለሆኑት ለሁለተኛ ተጠሪ በስጦታ በመስጠት ስሙን ያዛወሩ በመሆኑ የስጦታው ውሉ ፈርሶ የማህበሩ ቤት ከሁለተኛ ተጠሪ ወደ ስማቸው እንዲዞርላቸው ጠይቀዋል አንደኛ ተጠሪ በሰጡት መልስ በተሰጣቸው ውክልና መሰረት ቤቱን ለሁለተኛ ተጠሪ ከመሸጥ በቀር በስጦታ አንዳልሰጡ ሽያጩ ሊከናወን የሚገባውም በማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ እና በንግድ ህጉ እንጂ በፍህጉ አለመሆኑንና በተሰጣቸው ውክልና መሰረት በህጉ አግባብ ያደረጉ ሽያጭ በመሆኑ ክሱ ውድቅ እንዲደረግ ጠይቀዋል ሁለተኛ ተጠሪም አመልካች በቤቱ ላይ የባለቤትነት ማረጋገጫ ስለሌላቸው የመክሰስ መብት የላቸውም አንደኛ ተጠሪ በተሰጣቸው ውክልና መሰረት በሽያጭ እንጂ በስጦታ አልተላለፈም ቤቱም ሊሸጥ የሚችለው በማህበሩ መተዳደሪያ ደንብና በንግድ ህግ እንጂ በፍብህቁ መሰረት አይደለም ቤቱ በስማቸው ስለተመዘገበ ሽያጩ ሊፈርስ አይገባም ይፈርሳል የሚባል ከሆነ መቀጫ ብር ልሃፃያ ሺህ ሊከፍሉ ይገባል በማለት ተከራክረዋል በስር ሦስተኛ ተከሳሽ የነበረው ይ ወያነ ቤት ስራ ህብረት ስራ ማህበር የተደረገ የስጦታም ሆነ የሽያጭ ውል የለም አንደኛ ተጠሪ በማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ የተቀመጠ ውሳኔና በመሸጫ አሰራር ከትዳር ነፃ መሆናቸውን በማምጣት ስም ማዛወሪያ ሞልተው ወደ ሁለተኛ ተጠሪ አዘዋውረዋል በማለት መልስ ሰጥተዋል ፍቤቱም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ሰምቶ አንደኛ ተጠሪ ለአናታቸው ለሁለተኛ ተጠሪ ሸጫለሁ ያሉት በተዘዋዋሪ የራሳቸውን ጥቅም ለማስጠበቅ ስለሆነ የጥቅም ግጭት አለ የተሸጠውም ቤትና ቦታ በመሆኑ ሽያጩ ለማይንቀሳቀስ ንብረት መሸጫ የሚመለከተውን የህጉን ድንጋጌ አያሟላም በመሆኑም ውሉ ሊፈርስ ይገባል በማለት ቤቱ ከሁለተኛ ተጠሪ ወደ አመልካች ስም እንዲዛወር ወስኗል ተጠሪዎች በዚህ ውሳኔ ላይ ለትግራይ ክልል ከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ አቅርበው ፍቤቱ ይግባኙን ሰርዞታል ተጠሪዎች በመቀጠል ለትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሉት የሰበር አቤቱታ ያቀረቡ ሲሆን ፍቤቱም ግራ ቀኙን ካከራከረ በኋላ አመልካች ክስ የመሰረቱት አንደኛ ተጠሪ ከተሰጣቸው ውክልና ውጪ ቤታቸውን በስጦታ ለሁለተኛ ተጠሪ ስለሰጡ የስጦታ ውሉ እንዲፈርስ ሆኖ ሳለ ፍቤቶቹ ከክሱ ውጪ በመውጣት የሽያጭ ውሉ ይፍረስ ብሎ መወሰኑ ከፍብሥሥሕቁ ውጪ ነው በማለት የስር ፍቤቶችን ውሳኔ በመሻር የሽያጩ ውል የሚፈርስበት ምክንያት የለም በማለት ወስኗል የአሁኑ የሰበር አቤቱ የቀረበው በዚህ ውሳኔ ላይ ነው አመልካች በቅሬታቸው አንደኛ ተጠሪ ከአመልካች በተሰጣቸው ውክልና ስልጣን ለወላጅ እናታቸው ያደረጉት የሽያጭ ውል የጥቅም ግጭት ያለበት ነው በምንም አይነት ውል የጥቅም ግጭት ካለ ለውጥ ስለማያመጣ የሰበር ችሎቱ የጥቅም ግጭት መኖር አለመኖሩን መመርመር ሲገባው ወደ ውሉ አይነት ገብቶ የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት በመሆኑ ሊሻር ይገባዋል ብለዋል ይህ ችሎትም የጥቅም ግጭት መኖር አለመኖሩን ለመመርመር አቤቱታው ለሰበር ችሎት ሊቀርብ ይገባል በማለቱ ተጠሪዎች መልሳቸውን በፅሁፍ አቅርበዋል በመልሳቸውም ቤቱን አንደኛ ተጠሪ በተሰጣቸው ውክልና መሰረት አትርፈው የሸጡት እንጂ በስጦታ ያስተላለፉ ባለመሆኑ የጥቅም ግጭት አለ ሊባል አይችልም አመልካች በተደረገው ሽያጭ ውል መሰረት የደረሰባቸው ጉዳት ስለመኖሩ በማስረጃ አስደግፈው አላረጋገጡም በማለት ተከራክረዋል ችሎቱም መዝገቡን እንደሚከተለው መርምሯል ከፍ ሲል እንደተመለከትነው አመልካች ክስ የመሰረቱት አንደኛ ተጠሪ እንዲያስተዳድሩላቸው እንዲቆጣጠሩላቸው እንዲሸጡላቸውና አእንዲለውጡላቸው ውክልና የሰጧቸውን ቤት ከውክልናቸው ውጪ በስጦታ ለሁለተኛ ተጠሪ ስላስተላለፉ ውሉ አንዲፈርስላቸው ነው ተጠሪዎቹ በሰጡት መልስ ቤቱን ለሁለተኛ ተጠሪ የተላለፈው በሽያጭ እንጂ በስጦታ አለመሆኑ ተከራክረዋል አመልካችም በስር ፍቤት በተደረገው የቃል ክርክር የሽያጭ ውልም ቢሆን አንደኛ ተጠሪ ውሉን ያደረጉት ከእናታቸው ጋር በመሆኑ የጥቅም ግጭት አለ በማለት ተከራክረዋል የስር ፍቤት ቤቱ የተላለፈው በሽያጭ መሆኑን ተቀብሎ ነገር ግን አንደኛ ተጠሪ ከእናታቸው ጋር ያደረጉት የሽያጭ ውል የጥቅም ግጭት ያለበት በመሆኑ ውሉ ሊፈርስ ይገባል የሚል መደምደሚያ ላይ ደርሷል የሰበር ችሎቱ የስር ፍቤትን ውሳኔ የሻረው ክሱ የስጦታ ውል ይፍረስልኝ ሆኖ ሳለ የሽያጭ ውል እንዲፈርስ መደረጉ በክሱ ከተጠየቀው ዳኝነት ውጪ ነው በማለት ነው በእርግጥ አመልካች ቤታቸው ለሁለተኛ ተጠሪ የተላለፈው በስጦታ ነው በሚል ክስ ቢመሰርቱም ዋናው ጥያቄአቸው ቤቱ ወደ ሁለተኛ ተጠሪ የተላለፈበት ውል እንዲፈርስ ነው በቃል ክርክሩ በሚሰማበት ጊዜም አመልካች ቤቱ በሽያጭ መተላለፉን ሲረዱ የሽያጩም ውል ቢሆን የጥቅም ግጭት ያለበት ነው በማለት ይኸው ነጥብ ክርክር ተደርጎበታል በመሆኑም የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ባልተነሳ ጉዳይ ላይ ውሳኔ ሰጥቷል በማለት የደረሰበት መደምደሚያ የተሳሳተ ነው በሌላ በኩል ይህ ችሎት አንደኛ ተጠሪ ለሁለተኛ ተጠሪ ያደረጉት የሽያጭ ውል የጥቅም ግጭት አለበት ወይ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

تعليقات:


memezon

خيارات التنزيل | تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي | كتاب اليوم

© dirzon | شروط الخدمة | خصوصية | حول | خدمات | اتصال