Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የመከራ ረከቶ በሕይወታችሁ በገጠማችሁ መከራ ውስጥ በረከትን ለማውጣት እድትችል አደረጋት ባርኮቱም ታላቅ ከመሆኑ የተነሳ የሙሴ እናት ራሷ ልጄን ለማሳደግ ወንዶች ልጆች አንዲሞቱ አዋጅ ባወጣው ንጉስ ደሞዝ እንዲከፈላት ሆነ ኢየሱስም እንዲህ አሰ «ከሁሉ በሚያንስ የታመነ በብዙ ደግሞ የታመነ ነው» ሉቃ ባ የባሕርያችን እውነተኛ መፈተኛ ትንንሽ ነገሮችን አስመልከቶ ያለን ታማኝነት ነው እግዚአብሔር ጌዲዮን ሰራዊቱን እንዲያደራጅ በረዳው ጊዜ ተመልማዮቹን የፈተናቸው ውሃ እንዲጠጡ በማድረግ ነበር መሳ አንዴት ውሃውን እንደሚጠጡ አግዚአብሔር ሲመለከት ማን ለስራው እንደሚጠቅመው ማን ደግሞ እንደማይጠቅም ተመለከተ ድርጊቷ ትንሸ ናት እግዚአብሔር የጠየቃቸው ውሃን መጠጣት ብቻ ነው ምከንያቱም ሕይወት መቼ አንደምታበቃ አናውቅምና ሁልጊዜ ነቅተን መጠበቅ አለብን ኢየሱስ እንዲህ ብሏሷል «እንግዲህ በማታ ቢሆን ወይም በእኩለ ሌሊት ወይም ዶሮ ሲጮኸ ወይም በማለዳ ቢሆን ባለቤቱ መቼ እንዲመጣ አታውቁምና» ማር የመከራ በረከቶች ታዲያ ለዚያ ጊዜ እንዘጋጃለን።
በመከራችሁ እንድትደሰቱ የሚያስችላችሁ ወሳኝ አርምጃዎች ምላሳችሁን ጠብቁ ቀና ማሰባችሁን ቀጥሉ አትታከቱ ፅደጉ ካርታችሁን ተጠቀሙ ጥርጣሬያችሁን አስወግዱ ጉኀቱቀቀቀሩቀሩቀ በእግዚአብሔር እቅድ ታመኑ ንድ ቀን እናቴ በቤት ሰራተኝነት ትሰራ ከነበረበት ከሥራ ቦታዋ በእጄ ቦርሳ ይዛ መጣች እኔና ወንድም እህቶቼ የሆነ ነገር አውጥታ ትሰጠናለች በማለት ከበብናት በመጀመሪያ ያወጣችው ወፍራም የካሴት ቅጂ ነበር ሌሎች ነገሮችን ከቦርሳው ያወጡ ዘንድ ለወንድምና እህቶቼ ትቼ ያንን ካሴት ለማጫወትና የስምንት አመት እድሜ ያላቸውን ጆሮዎቼን የሚያስደስት ሙዚቃ ይኖረው እንደሆነ ለማዳመጥ ወደ ትንሽዋ ማጫወቻችን ሮጥሁ ከሙዚቃ ይልቅ ግን በዚያ ካሴት ላይ በ እስከ ድረስ የዩናይትድ ስቴትስ ሴኔት ምከር ቤት ቻፕሌን የነበረውን የፒተር ማርሻል ሁለት ዜማ ያላቸው ስብከቶች አዳመጥሁ በዚያን ጊዜ ፒተር ማርሻል ማን እንደሆነ የማላውቅ ሰው ብቻ ሳልሆን ምከር ቤቱ ቻፕሴን እንዳለውም እንኳ አላውቅም ነበር አንድ ነገር ግን አውቅ ነበር የማርሻል በግጥም የተሞላ ቋንቋ አአምሮዬን ተቆጣጥሮት ነበር ካሴቱን እስኪፋፋቅ ድረስ ደጋግሜ አጫወትሁት እነዚያንም ስብከቶች በቃሌ በመያዝ የማርሻልን የስኮቲሽ የቃል አጣጣል እያስመሰልኩ ስናገር ደስ ይላቸው ለነበረው የከተማ ጓደኞች አንድ ሙሉ አንቀጽ በቃሌ አልላቸው ነበር አንድ ቀን ፒተር ማርሻል በቆመበት የአሜሪካ ሴኔት ኛው ቻፕሌን ሆፔ እቆማለሁ የሚል ህልም ፈጽሞ እአልነበረኝም ነገር ግን አግዚአብሔር ለአኔ ሕይወት እቅድ ነበረው ያንንም አቅዱን አስመልከቶ በቅድሚያ ጨረፍታውን አሳይቶኝ ነበር አግዚአብሔር ሰእያንዳንዱ ሕይወት አቅድ አለው ማንም ሰው የማይዘጋውን በር ይከፍታል በቸግሮቻቸው ውስጥ መደሰትን መማር የሚችሉ ሰዎች በአግዚአብሔር የሚያስፈልጋቸውን የማዘጋጀት ችሎታ ሉዓላዊነትና እቅዶች ላይ መታመንን መማር አለባቸው ምንም እንኳን መንገዱ በጌተሰማኔ አትከልት ቦታ ወይም ቀራኒዮ በሚባል ተራራ በኩል የሚወስድ ቢሆንም ለሕይወታቸው የእግዚአብሔርን እቅድ መቀበል አለባቸው አግዚአብሔር ለግለሰቦች ሕይወት አቅድ አንዳለው ሁሉ ለመንግስታትም አቅድ አለው ለእስራኤል ሕዝብ በባቢሎን ምርኮ ሳሉ እንኳ እቅድ ነበረው ኤር የእግዚአብሔር ሕዝቦች ከቤታቸው ርቀው በመቅበዝበዝ ላይ ቢሆኑም በነብዩ ኤርሚያስ ቃላት በኩል በዚያ አትከልት እንዲተከሉ ቤት እንዲሰሩ አንዲያገቡ ልጅ አንዲወልዱ እና በግዞት ለወሰዷቸው ገዥዎቻቸውም ብልጽግና ይጸልዩ ዘንድ ተናገራቸው ኤር ከዚያም እግዚአብሔር እስራኤልን ለማበልጸግ ብሩህ የሆነ የወደፊት ተስፋ ሊሰጣቸውና ምርጥ ወደ ሆነ መዳረሻም ሲያደርሳቸው ያለውን የመከራ በረከቶች እቅድ ገለጸ ኤር አንድ ቀን ከግዞት ነጻ እንደሚወጡም ቃል ገባላቸው ያው እግዚአብሔር እኛም በመከራዎቻችን ውስጥ ደስተኞች እንድንሆንና አስቸጋሪ ጊዜያትንም እንድናሸንፋቸው ይፈልጋል ለእያንዳንዱ ሕይወት እቅድ አለው ሁላችንንም ምርጥ ወደሆነ መዳረሻ ለማድረስ የቀየሰው አቅድ አለው የሚያስፈልጋችሁን ሁሉ የማዘጋጀት ችሎታ ላለው እግዚአብሔር ራሳችሁን አስረከቡ እስራኤል በግዞት ሳለ የሚስፈልገውን ለሚያዘጋጅለት እግዚአብሔር እጅ መስጠትና በዚያም ላይ መደገፍን መማር ነበረበት ብዙ የሐሰት ነብያት ከሚተነብዩት በተቃራኒ በባቢሎን የሚኖራቸው ቆይታ አጭር ብቻ አልነበረም ለሰባ አመታት በዚያ በግዞት መቆየት ነበረባቸው ኤር ባ ከዚህም የተነሳ እግዚአብሔር አትከልት እንዲተከሉ ቤት እንዲሰሩ እንዲያገቡና ልጆቻቸውንም አንዲያሳድጉ ነገራቸው ካህኑ ኤሊ የሚያስፈልገውን ለሚያዘጋጅለት ብርቱ የእግዚአብሔር እጅ ራሱን መስጠትን የተማረው ልጆቹን ለመቅጣት በመዘንጋቱ ምክንያት ከመጣበት መዘዝ የተነሳ ነበር በወጣቱ ነብይ በሳሙኤል በኩል እግዚአብሔር ፍርዱን በገለጸ ጊዜ ኤሊ ለሰማው ዘግናኝ ዜና ምላሽ የሰጠው በሚከተሉት ቃላት ነበር አርሱ እግዚአብሔር ነው ደስ ያሰኘውን ያድርግ በ ሣሙ በሌላ አነጋገር ለእግዚአብሔር በፍቅር የተሞላ ነገር ግን ሕመም ያለበት ዝግጅት እጅ ሰጠ እግዚአብሔር እኛን ለመባረከ በእርግጥ የሚፈልግ አምላከ መሆኑን ስናስታውስ የእርሱን የማዘጋጀት ብቃት ለመቀበል ይቀለናል አስካር ዊልዲ እንዳስተዋለው «ለእኛ መራራ ፈተና የሚመስሉን ነገሮች ብዙ ጊዜ ተሸፍነው የመጡ በረከቶች ናቸው በእግዚአብሔር ሉዓላዊነትና ጥበብ መታመን በስቃይና በውድቀቶች ውስጥ መልካምን ነገር አንድናገኝ አቅም ይሆነናል በእግዚአብሔር ርህራሄ ተማመኑ በአርሱ ርህራጌ ላይ የምንታመን ከሆነ ለእርሱ ዕቅድ ራሳችንን መስጠት ይቀለናል በግዞት የነበሩት እስራኤላዊያን እግዚአብሔር ስለ እነርሱ እንደሚያስብና እርሱ ከሚሰጠው ነገር ምርጥ የሆነውን ቢያገኙ ምኞቱ እንደሆነ ተነግሯቸው ነበር ኤር እግዚአብሔር ጠላታችሁ አይደለም እርሱ ወዳጃችሁ ነው ለእናንተ ድጋፍ የሚሰጥን ነገር እያደረገ ነው እንዲህ በማለትም ያውጃል «እኔ ሕያው ነኝና ኃጢአተኛው ከመንገዱ ተመልሶ በሕይወት ይኖር ዘንድ እንጂ ኃጢአተኛው ይሞት ዘንድ አልፈቅድም ይላል ጌታ አግዚአብሔር የእስራኤል ቤት ሆይ ተመለሱ ከከፉ መንገዳቸሁ ተመለሱ ስለ ምንስ ትሞታላችሁ። ከእነዚህ ጥያቄዎች ለማንኛቸውም የምትሰጡት መልስ አዎ የሚል ከሆነ በሕይወታቸሁ የጨለማ ወቅቶችም ቢሆን በረከት ልታገኙ እንደምትቸሉ ታምኑ ዘንድ እንዳደፋፍራችሁ ፍቀዱልኝ የበረከት ጎዳና የሚጀምረው በሕይወታችሁ ላይ ያላችሁን ሥልጣን ለአግዚአብሔር አሳልፋችሁ ስትሰጡ የአእውነተኛን ጸሎት ባሕርይ ስትማሩ ነው እርሱን በይበልጥ መውደድ እየተማራችሁ ስትሄዱ አፍቃሪ የሰማይ አባታችሁ ጨለማችሁን እንዲያስወግድላችሁ ተስፋ ልታደርጉት ትትላላችሁ ያን ጊዜም ዘና ማለትና እርሱ ስለ እናንተ ሕይወት ባለው እቅድ መደሰት ትችላላችሁ ትከክለኛን አመለካከት አዳብሩ ለጨለማ ቀናት ለመዘጋጀት በሕይወት ውስጥ ደጋግመው ስለሚከሰቱት መከራዎች ትከከለኛ አመለካከትን ማዳበር ያስፈልገናል መከራና ጨለማ የሰብአዊነት ከፍል ናቸው ስለዚህም አትረበሹ ወይም በተደጋጋሚ በሚከሰቱት አስቸጋሪ ወቅቶች ምከንያት ተስፋ አትቁረጡ ጨለማ ቀናት የሕይወት ተፈጥሮአዊ አካል ናቸው የእምነት ጀግኖች ለአስርት አመታት ከእግዚአብሔር ጋር አካሄዳቸውን ካደረጉም በኋላ አንኳ መከራ ደርሶባቸዋል ታማኝና ፍጹም የተባለው ኢዮብ በመጨረሻ እንዲህ በማለት ነበር የደመደመው «ከሴት የተወለደ ሰው የሕይወቱ ዘመን ጥቂት ቀን ነው መከራም ይሞላዋል ኢዮብ ፊ ሙሴ በሕይወቱ የመጨረሻ ጊዜያት በእስራኤላውያን ማጉረምረም ተሰናከሎ እግዚአብሔር እንዲናገረው ብቻ ያዘዘውን አለት በቁጣ ውስጥ ሆኖ ባለመታዘዝ መታው ዘጐ ዳንኤል ቢያንስ ሰማንያ አመቱ አካባቢ ወደ አንበሳ ጉድጓድ ተጣለ ዳን መከራን በተመለከተ ትከከለኛን አመለካከት በማዳበር በመንገዳችሁ ላይ በሚገጥሟችሁ ከፉ ነገሮች ሁሉ ላይ እግዚአብሔር ገደብ እንዳስቀመጠባቸው ትዝ ይላችኋል ይህ ደግሞ የሕይወትን አስቸጋሪ ሁኔታዎች በድፍረት እንድትጋፈጡ ሊያደርጋችሁ ይገባል ምክንያቱም እግዚአብሔር አስቀድሞ የችግራችሁን ከብደት የመከራ በረከቶች መጥኖ ልትቋቋሙት እንደምትችሉ አምኖአልና ዲያቢሎስ ኢዮብን ለማሰቃየት በፈለገ ጊዜ ለዚህ ፈተና ድንበር ያዘጋጀለት እግዚአብሔር ነበርኢዮብ ለመቋቋም ከምትችሉት ከአቅማችሁ በላይ ትፈተኑ ዘንድ አይፈቅድም በ ቆሮ ስለ ችግሮቻችን ትከከለኛ የሆነ አመለካከት ሲኖረን መከራዎቻችንን አግዚአብሔር ኃይሉን ለመግለጽና የበለጠ የእርሱን ጥንካሬ ለማሳየት የሚሰጠን እድሎች አድርገን አእንመለከታቸዋለን እስቲ አስቡት በሕይወታችሁ በገጠማችሁ ካባባድ ሁኔታዎች ውስጥ እንድታልፉ ባይፈቅድ ኖሮ የአግዚአብሔርን የኃይሱን ታላቅነት ለማወቅ ባልቻላችሁ ነበር ኢየሱስ ለደቀመዛሙርቱ የአልአዛር መሞት ለእነርሱ እምነት አንደሚሆንላቸው ዮሒ ዝ እንደዚሁም ዕውር ሆኖ የተወለደው ሰው የእግዚአብሔር ስራ በአርሱ ሕይወት እንዲገለጥ በጨለማ አንደኖረ ነገራቸው ዮሐ አኛ የምናልፍበት ስቃይ ምንም አይነት ቢሆን ሌሎች ሰዎችም ተመሳሳይ ሸከም አንዳለባቸው ስናስታውስ በዚህ የስቃይ ሕብረት መጽናናት እንችላለን የኤልያስን እኔ ብቻ ቀረሁ የሚለውን አመለካከት እናስወግድ ዐ ነጊ እርሱ ተስፋ በመቁረጥ እያለፈ ባለበት መከራ ውስጥ የሚያልፈው እርሱ ብቻ እንደሆነ በስህተት እአሰበ ለእግዚአብሔርም እንደዚህ አለ «ለበዓል ያልሰገድሁ እኔ ብቻ ቀረሁ ለስቃይ ለመከራና ወይም ለስደት እናንተ ብቻ እንደተመረጣችሁ አድርጋችሁ በስህተት አታስቡ የደረሰባችሁ ፈተና ምንም ቢሆን ምን በሰው ሁሉ ላይ የሚደርስ ነው ቆፎ አንዳንድ የምንጋፈጣቸው ግድድሮሾች ውጫዊ ናቸው ለምሳሌ ጠላቶች ጥቃቶች ስደቶችና የመሳሰሉት ነገር ግን ሌሎቹ ደግሞ ወደ ልባችን ሰርጸው በመግባት የሚቆጣጠሩን ናቸው ያዕቆብ የምንፈተነው በገዛ ራሳችን ምኞት ስንሳብ እንደሆነ ይነግረናል ያዕ በሌላ አነጋገር ስለ ሁሉም ነገር ዲያቢሎስን መወንጀላችሁን አቁሙ «በአመጻ ተጸንሰን በኃጢአት እንደተወለድን መዝ ፍጥረታት አንዳንዶቹ መከራዎቻችን በውስጣችን ሥር የሰደዱ ናቸው ፌይደሩስ ዖሀሀሠ በተባለው ጽሁፉ ፕላቶ «የሰው ልጅ ነፍስ በሁለት ከንፍ ባላቸው ፈረሶች የምትጎተት ሠረገላ ናት አንደኛው መልካም ሲሆን ሌላው ደግሞ ክፉ ነው ሁለቱም ደግሞ ነፍስን ይዘው ለመሄድ የሚፈልጉት ወደ ተቃራኒ አቅጣጫ ነው በማለት ጽፎአል በሌላ አነጋገር በሁላችንም ውስጥ የእርስ በርስ ጦርነት አየተካሄደ ነው ማለት ነው ችግርን በተመለከተ ትከከለኛውን አመለካከት ማዳበር መከራችንን ወደ ማድነቅ ይመራናል መከራዎች በትእቢት የተወጠረውን ልባችንን በማስተንፈስና በእግዚአብሔር ላይ በአጅጉ አንድንደገፍ በማድረግ ራሳችንን እንድናዋርድትህትናን እንድንላበስ ይረዱናል ቀደም ብለን የሰራናቸውን ስህተቶች ያስታውሱናል የተሻለ ለመስራት ጠንከር አድርገን ወደ መወሰንም ይመሩናል ለሌሎች ሰዎች እንድናዝን ያደርጉናል በሌሎች ላይ ፍርድን ለመስጠት የሚቸኩልን ድንቁርና ወደ ቆሻሻ መጣያ አሽቀንጥረን በመጣል የሌሎችን ስሜት መረዳትና ለሌሎችም መራራት እንድንችል ይረዱናል ጴጥሮስ በሉቃስ ላይ ኢየሱስን ሦስት ጊዜ ከካደ በኋላ በዮሐ ላይ ከመካዱ በፊት ከነበረው በበለጠ ራሱን ዝቅ አድርጎና በኢየሱስም ላይ ተደግፎ ነበር የመከራ በረከቶች ካለፈበት የመከራ ጊዜ ትህትናን አትርፎ ወጣ ሥልጣናችሁን አስረከቡ ችግሮቻቸሁን በተመለከተ ትከከለኛውን አመለካከት ካዳበራችሁ በኋላ በሕይወታችሁ ላይ ያላችሁን ስልጣን በመተዉ ጨለማ ቀኖቻቸሁን ተጋፈጡ ኢየሱስ «ሕይወታቸውን ሊያድኑ የሚፈልጉ ያጠፏታል ነገር ግን ሊያጠፏት የሚፈልጉ ያገጂታል በማለት በተናገረ ጊዜ ይህንን መርሆ ጠቆም አድርጎአል ማቴ እግዚአብሔር አካሄዳችንን እንዲመራና ጎዳናችንንም እንዲያቀናልን በእርሱ እንድታመን ይፈልጋል ለዚህ ነው በራሳቸን ማስተዋል እንዳንደገፍ ምሳ ነገር ግን መገገዳችንን ሁሉ እርሱ እንዲያበጅልን ለእርሱ እንድንሰጠው የተመከርነው ሮሜ ከዚሁ ጭብጥ ጋር በመስማማት ምን እንደምንጸልይና አንዴት እንምንጸልይ እንደማናውቅ ይነግረንና «ታዲያ ለምን ስለ እኛ መማለድን ለሚያውቅበት ለመንፈስ ቅዱስ ራሳችንን አሳልፈን አንሰጠውምቅ ይለናል ለእግዚአብሔር ስልጣንን አሳልፎ አለመስጠት ሞኝነት ነው ምክንያቱም እርሱ የወደፊቱን ያውቃል እኛ ግን አንዳች አናውቅም ቀኑ አንኳን ምን ይዞብን እንደሚመጣ አናውቅምምሳፅ አግዚአብሔር ግን ያውቃል ነገ የሚሆነውን የማወቅ ችሎታ ቢኖረን አንኳን ለእኛና ለምንወዳቸው ሰዎች ምርጥ የሆነውን ነገር ለይተን አናውቅም አግዚአብሔር አንዳንድ ጊዜ አይሆንም ሲለን እጅግ ታድለናል አንድ ጊዜ አግዚአብሔርን በሳምንት ገቢዬን ዶላር ያደርግልኝ ዘንድ ለምፔሄው ነበር ከዚያም ቀጥዬ እንዲህ አልኩት «ይህንን ካደረግኸልኝ ሌላ ምንም ነገር በሕይወቴ አልጠይቅህም እግዚአብሔር ለዚህ ጸሎቴ አይሆንም የሚል መልስ ስለሰጠኝ ደስተኛ ነኝ እግዚአብሔር ያንን ጸሎቴን መልሶ ገቢዬን በዚያው መጠን ብቻ ገድቦት ቀርቶ ቢሆን ኖሮ አሁን እጅግ በችግር ውስጥ ከሚወድቁ ሰዎች መካከል አንዱ እሆን ነበር የአውነተኛ ጸሎትን ምንነት አስተውሉ ስለ ጸሎት ምን ያህል ጉጉት አላችሁ። ፏቷዶ ፖ ሕይወትን መከራዎች አይቻለሁ ቀምሻለሁ አንድ ጊዜ የሐዘን ድባብ ባጠላበት የሆስፒታል ኮሪደር ላይ በመኪና አደጋ የመጀመሪያ ሴት ልጄን የቀበረች አሁን ደግሞ ከአደጋው ሕይወቱ የተረፈው ባለቤቷ እንዳይሞትባት በተስፋና በጸሎት የምትጠባበቅ አንዲት ሚስትና እናት የሆነች ሴት በከባድ ሁኔታ ውስጥ ስታልፍ ተመልክከቼ ነበር ይሁን እንጂ እርሱም ሞተ በሣምንቱ መጨረሻ አካባቢ የእርሱ የቀብር ስነስርአት አየተካሄደ ደግሞ በእንባ ጎርፍ ፊቴ እንዲታጠብ ያደረገ ሌላ ሃዘን ወደቀብኝ በአባቴ አልጋ አጠገብ ቆሜ ሲሞት ሳይ ዶከተሮች እየሞቱ የነበሩትን የሰውነት ከፍሎቹን ወደ ሕይወት ለመመለስ የሚያደርጉትን ጥድፊያ የተሞላበት ሩጫ ስመለከት የልብ ስብራት ተሰማኝ እንዲያውም ከሚሞቱት ተርታ ለተመደበ ሰው እንዲህ ባለ ትጋት መሯሯጣቸው ገረመኝ አንድ የሃያ ሦስት አመት ወጣት ከርስቶስን ከተቀበለ ከሦስት ቀን በኋላ የግድያ ወንጀል በተፈጸመበት ጊዜ የልብ ስብራት ምን እንደሚመስል አይቼ ነበር በቀብሩ ስነሥርአት ላይ የአግዚአብሔርን ቃል በማካፍልበት ጊዜ በእርግጥ «አግዚአብሔርን ለሚወዱ ሁሉ ነገር ተያይዞ ለበጎ ይሆናል ሮሜ የሚለውን ጥያቄ ውስጥ ከትቼው ነበር በጦርነት ምከንያት የሚከሰቱ አሳዛኝ ሁኔታዎችን ሳነብና በዘመነ ኒኩሊየር ያለውን የጦርነት ጥበብ አንዳውቅ ያደረገኝን የሃያ ሰባት አመታት የሚሊተሪ አገልግሎቴን ሳስታውስ ልከ እንደሚነዘንዝ የጥርስ ሕመም ያለ ስብራት ይሰማኛል በአሜሪካ ከተሞች ወሮበሎች የሚያደርሱትን ጥቃት ስመለከት ወይም በብዙ ከተሞች የተስፋፋውን አሳዛኝ ድህነት ወይም አናሳ በሚባሉት ዘሮች መካከል የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን የሚያቋርጡት ቁጥር መበራከት ወይም እጅግ ቁጥሩ እየጨመረ የመጣውን የፍቺ ብዛት የሚያባብሰውን የቤት ውስጥ ግጭት ሳይ የልብ ስብራት ይሰማኛለ የመከራ በረከቶች ምስቅልቅሏ በወጣችው አለም ውስጥ የሚከሰተውን ቀውስ የሚያትቱትን ዜናዎች ስጋፈጥ ይህ ስብራት ይሰማኛል ብዙ መልካም ሰዎች አላስፈላጊ በሆነ ስቃይ ውስጥ እንዳሉ በሚሰማኝ ጊዜ ልቤ ይሰበራል ብዙ የተሰበሩ ልቦችን አይቻለሁ ለማጽናናትም ሞከሬአለሁ ምናልባት እናንተም አድርጋችሁ ይሆናል ከፋት እርግጥ እንደሆነ ኃጢአትም ትልቅ ተጽእኖ እንዳለው ሞት ደግሞ በሰብአዊ ሕይወት ውስጥ በቋሚነት ደጋግሞ የሚመጣ ነጣቂ እንደሆነ የሚያሳምነኝን ብዙ ሥቃይ አይቻለሁ ነገር ግን በዙሪያ ከከበበኝ ስብራትና ስቃይ በተቃራኒ እግዚአብሔር ህመማችንን መጠቀምና ከስቃያችንም ተጠቃሚዎች ሊያደርገን እንደሚችል አምናለሁ ምንም እንኳ ብዙ ሰዎች በመከራቸው ውስጥ በዋናነት የሚያዩት አሉታዊ ገጽታዎችን ቢሆንም እንደዚህ ካሉት መከራዎች ውስጥ የሚገኙ በረከቶች አሉ ራሳችንን እንድናዋርድ ይረዱናል ስለ እግዚአብሔር ጥልቅ እውቀት እንዲኖረን ያግዙናል የጸሎት ሕይወታችንን ያጠነከራሉ መለኮታዊ ጸጋን እንድንቀበል ይረዱናል የእግዚአብሔርን ታማኝነት እንድናይ ያስቸሉናል ወደ ቅዱሱ ቃል ይመሩናል የመለኮት አንከብካቤን አንድናደንቅ ያግዙናል ወደ ኋላ ከማፈግፈግ ይጠብቁናል እግዚአብሔር ስቃያችንን የሚጠቀምባቸው መንገዶች ጣፋጭ ናቸው ስቃይ ትህትናን እንዲያስተምራችሁ ፍቀዱለት መከራ ትዕቢታችንን አስወግዶ ትህትናን ያመጣልናል ይህንን በቀድሞው የአላባማ ገዢ ጆርጅ ዋላስ ሕይወት ተመልከተናል ይህ ጠንካራ የሆነ የመከፋፈል ሥራን የሚሰራ ሰው እንደዚሁም ከፍፍልን የሚያመጡ የፖለቲካ ዘዴዎችንና መድሎን የሚያስፋፉ ባሕርያትን የሚያራምድ ሰው የግድያ ሙከራ እንደሆነ በሚታሰብ ተኩስ ተከፍቶበት ለጥቂት ተርፎ ነገር ግን የአካል ጉዳተኞች በሚገፉበት ተሸከርካሪ ወንበር ላይ እንዲቀመጥ ያደረገው ከፍተኛ ጉዳት ደረሰበት በውጤቱም ዋላስ የማያቋርጥ ስቃይን የተለማመደ ሲሆን የግል ሕይወቱን የሚመዝንበት ጊዜ አግኝቶ ነበር ከዚህም የመከራ ልምምድ ፍጹም የተለየ ሰው ሆኖ ወጣ ከዚህ ትራጄዲ በኋላ ዋላስ ስለ ቀድሞ ባሕርይው ጥልቅ የሆነ ሐዘንና መጸጸት በማሳየቱ በሂደት ከፍተኛ የሆነ የአፍሪካ አሜሪካዊያንን ድምጽ በማግኘት የአላባማ ገዢ ሆኖ እንደገና ተመረጠ በአንድ ወቅት ያንቋሸሻቸው ሰዎች አሁን የሥራ አጋሮቹ ሆኑ ዋላስም መጥፎ የነበረውን ስሙን ወደ መልካም ለመለወጥ ቻሰ የጆርጅ ዋላስ ታሪክ የቅርብ ጊዜ ሲሆን ከረዥም ጊዜ በፊት በራሱ አጅግ ይተማመን የነበረው ጴጥሮስ የተባለ አሳ አጥማጅ ስቃይ ትህትናን እንደሚያፈራ ተምሮ ነበር ጴጥሮስ ኋላ ላይ በጴንጤቆስጤ ቀን ሊሰብክ የሐዋ በአርሱም ምስከርነት ከሦስት ሺህ ሰዎች በላይ ወደ ከርስቶስ ሊመጡ ነበር ነገር ግን ያ ከመሆኑ በፊት ጌታውን ሦስት ጊዜ በመካድ አሳዛኝ ሁኔታ ውስጥ በማለፍ ራስን ዝቅ ማድረግን መማር ነበረበት ይህ ከህደት የተከሰተው ስለ ኢየሱስ ለመሞት እንደተዘጋጀ በጉራ ከተናገረ በኋላ ነበር በዚህ አሳፋሪ በሆነው ኃጢአቱ ከባድ የሆነ ሃዘን ደርሶበት ጴጥሮስ መራራ የሆነ የንስሐ ለቅሶ አለቀሰ ሉቃ ኋላ ላይ ትህትናን የተማረው ጴጥሮስ ከኢየሱስ ጋር ከትንሳኤው በኋላ ሲገናኝ ኢየሱስ እንዲህ በማለት ጠየቀው «ጴጥሮስ የመከራ በረከቶች ከሌሎቹ አብልጠህ ትወደኛለህን። » ብሎ ጠየቀው ዮሐ «ጌታ ሆይ እንደምወድህ አንተ ታውቃለህ» በማለት ነበር ጥንቃቄ በተሞላበት ሁኔታ መልሱን የሰጠው ኢየሱስ ተመሳሳዩን ጥያቄ ሁለት ጊዜ ደጋግሞ ጠየቀው በእያንዳንዱ ጊዜም ጴጥሮስ ምላሽ የሰጠው ሙሉ እርግጠኝነት በሌለበት እና ትህትናን በተላበሰ መልኩ ነበር እንዲያውም እንዲህ የሚል ይመስል ነበር «ጌታ ሆይ ልቤን ታውቃለህ በእርግጥ አንተን እወድህ እንደሆነ አንተ ራስህ ንገረኝ» በራሱ በመተማመን ተሞልቶ በጉራ ከሚናገርባቸው ከእነዚያ ቀናት ጋር ሲስተያይ ይህ አስገራሚ ለውጥ ነው አሁን አግዚአብሔር በኃይል ሊጠቀምበት የሚቸል ሰው ሆነ ምከንያቱም ስቃይ ራሱን እንዲያዋርድ አድርጎት ነበርና ስቃይ ስለ እግዚአብሔር ያላችሁን እውቀት የጠለቀ እንዲሆን እንዲያደርገው ፍቀዱ ስቃይ ከእግዚአብሔር ጋር የበለጠ ወደምንጠጋጋበት ግንኙነት ውስጥ በመጨመር ስለ አርሱ ያለንን እውቀት ጥልቅ እንዲሆን ያደርገዋል ይህንን የጠበቀ ግንኙነት አስመልከቶ ኢዮብ ሲያውጅ እንዲህ ይላል «አሁንም ከእርሱ ጋር ተስማማየበለጠ ተዋወቅ ሰላምም ይኑርህ በዚያም በጎነት ታገኛለህ ኢዮብ ይህ የኢዮብ ንግግር አግዚአብሔርን ማወቅ እንደሚያስፈልገን ያስታውሰናል ስቃይ ደግሞ ከመታወቅ የሚያልፈውን አምላከ ለማወቅ በምናደርገው በዚህ እንቅስቃሴያችን የሚያስፈልገንን ተነሳሽነት ይሰጠናል በስቃይ አቶን ውስጥ በማለፍ የእግዚአብሔር እንከብካቤ በፊታችን ሲዘረጋ እናየዋለን ኢዮብ እጅግ ከባድ በሆነ ሀዘንና አጦት ውስጥ ባለፈ ጊዜ ስለ እግዚአብሔር የነበረው እውቀት በእጅጉ ጨመረ ለእግዚአብሔርም እንዲህ አለ «መስማትንስ በጆሮ በመስማት ሰምቼ ነበር አሁን ግን ዓይኔ አየችህ ኢዮ ሳሙኤል በልጅነቱ ተመሳሳይ ልምምድ ከእግዚአብሔር ጋር ነበረው ሳሙኤል ከእግዚአብሔር ጋር የተዋወቀው ከባድ በሆነ የፍርድ ድምጽ በኩል ነበር በ ሳሙ እግዚአብሔር የኤሊን ቤተሰብ ለመቅጣት ባሰበበት ጊዜ ነበር ሳሙኤል ከካህኑ ከኤሊ ጋር ይኖር የነበረው አንድ ምሽት ሳሙኤል ድምጽ ሰማ የአለቃው የኤሊ ድምጽ መስሎት ወደ ካህኑ አልጋ በፍጥነት ሄደ ኤሊ ሳሙኤልን ሊገናኘው እየሞከረ ያለው እግዚአብሔር ራሱ እንደሆነ በተረዳ ጊዜ ለሳሙኤል እንደዚህ አንዲል መከረው « ጌታ ሆይ ባሪያህ ይሰማልና ተናገር ሳሙኤል በታዘዘ ጊዜ አግዚአብሔር በኤሊ ልጆች ላይ በቅርቡ ሲመጣባቸው ስላለው ከባድ ፍርድ ተናገረው ሳሙኤል በመፍራትና በመንቀጥቀጥ ነገሩን ከመቀበል ውጪ ሌላ ምንም ሊያደርግ አንደማይችል የገባውን ኤሊን አስጠነቀቀው ሳሙኤልም የኤሊ ቤት ሲፈርስ ተመለከተ ነገር ግን ከአነዚህ ሁሉ የስቃይ ምዕራፎች በረከቶች ሊወጡ ይትላሉ እነዚህ የስቃይ ትዕይንቶች ሳሙኤልን ከአግዚአብሔር አንዳንድ ጊዜ ምስጢራዊ ከሚሆኑት አሰራሮቹ ጋር እንዲተዋወቅ በማድረግ በአስራኤል መካከል ታላቅ መንፈሳዊ ኃይልን የሚገልጥ ሰው እንዲሆን አደረጉት የመከራ በረከቶች ስቃይ የጸሎት ሕይወታችሁን እንዲያጠነከረው ፍቀዱ ስቃይ የጸሎት ሕይወታችሁን ሊያጠነከረው ይትላል አንድ ጊዜ አንድ ሰው ጸሎት የነፍስ እስትንፋስ ነው በማለት ተናግሮ ነበር በእርግጥም ነው ነብዩ ኤልያስ የከነዓናዊያን አምላከ የሆነውን የባኣልን ጣዖት አምልኮ መንገድ ለመከተል እስራኤል መወሰኗን በተመለከተ ጊዜ በስቃይ ውስጥ ወድቆ ነበር ይህ በሀዘን የሚሞላ አስቸጋሪ ሁኔታ ነብዩን በጉልበቱ እንዲቆይ አደረገው ኤልያስ እግዚአብሔር እስራኤልን ወደ ንስሐ እንዲያደርስ በእጅጉ ከመፈለጉ የተነሳ ዝናብን እንዲያቆምና በአገሪቱ ድርቅን አንዲሰድ እግዚአብሔርን ጠየቀው እግዚአብሔርም ጽኑ ጸሎቱን መለሰለት ያዕ ቫ የነብዩን የጸሎት ሕይወት ያቀጣጠለው የስቃዩ እሳት ነበር ኢየሱስ ጸሎት የተስፋ መቁረጥ መድኃኒት ስለሆነ ሰዎች ሳይታከቱ መጸለይ» እንዳለባቸው ሉቃ በማስረገጥ ተናግሮአል ሃዘን የጸሎታችንን ብዛት ይጨምረዋል በዚህም ሰዎች የተሻሉ የምልጃ ጸሎት ጸላዮች መሆን የሚችሉበትን እድል ያሰፋል አንድን ነገር ደጋግሞ ማድረግ ፍጹም ያደርጋልና ስቃያችንን አስመልከተን ወደ እግዚአብሔር በተደጋጋሚ በጸሎት በምንቀርብበት ጊዜ አርሱን በመስማትና የሚያሳስቡንንም ነገሮች ለአርሱ በመንገር እያደግን እንሄዳለን በዚህ መሠረት ስቃይ የጸሎት ሕይወታችሁን ሊያጠነከረው ይችላል እናቴ በቤተከርስቲያን ሰዎች ዘንድ የምትታወቀው በጸሎት ጻጓድነቷ ነው አንድ ጊዜ «አንዲህ ያለውን የጸሎት ሕይወት ልታዳብሪ የቻልሽው እንዴት ነው። » ቁጥር እና «ሕግህ ለእግሬ መብራት ለመንገዴ ብርሃን ነው ቁጥር የመከራ በረከቶች በውዥንብር ተሞልቶ በነበረው የአስራዎቹ እድሜዬ በክርስቲያን ቤተሰቤ ማዕቀቦች ላይ አምጽ ነበር ለእናቴም እንዲህ አልኳት «ወደ ከርስቲያን ትምህርት ቤት መሄድ ሰልችቶኛል የፈለግሁትን ማድረግ የምችል ሰው ነኝ ቀስ በቀስም ሳትፈልግ በእኔ ሃሳብ ተስማማችና የሕዝብ ትምህርት ቤት እንድገባ ፈቀደችልኝ ብዙም ሳይቆይ ከወሮበሎች ጎራ ገባሁ ይህ በሞኝነት የተሞላው ውሳኔዬ ወደ አደገኛና ግብረገብነት በጎደላቸው ቦታዎች ወሰደኝ ከሌሎች ወሮበሎችጋር ባደረግናቸው ድብድቦች ጉዳቶች ይደርሱብኝ ጀመር በአካሌ ላይ የደረሰብኝ ስቃይም ወደ መጽሐፍ ቅዱስ ስር መሰረቴ እንድመለስ አነሳሳኝ ቶሎ ብዬም ወደ ቤተከርስቲያን ትምህርት ቤት ፊቴን መለስኩ ከዚያ በፊት አድርጌ በማላውቀው ሁኔታ በጥናቶቼ ላይ አተኮርኩ የአግዚአብሔርን ቃል በቃሌ በላሁት ረዣዥም ጽሁፎችን በቃሌ ያዝሁ ስቃይ ወደ እግዚአብሔር ቃል መለሰኝ ስቃይ በእግዚአብሔር እንከብካቤ ላይ ያላችሁን እምነት ጥልቅ እንዲያደርገው ፍቀዱ አግዚአብሔርን በጥልቀት ከታመናችሁት ሁልጊዜ ፈቃዱን የምትፈልጉ ከሆነ እርሱ አርምጃችሁን ይመራዋል ምሳሷ የእግዚአብሔር ምሪት ብዙ ጊዜ ለአርሱ የእንከብካቤ ምሪት ያለንን አድናቆት ጥልቅ በሚያደርጉ ስቃዮች ውስጥ ወደ እኛ ይደርሳል የዮሴፍ ታሪከ ይህንን ግሩም አድርጎ ያሳየናል ሕይወቱ በእግዚአብሔር የተመራ ነበርና ዘፍ የወደፊት እጣፈንታው ምን ሊሆን እንደሚችል ይጠባበቅ በነበረበት በተጣለበት ጉድጓድም ሆነ ባሪያ ይሆን ዘንድ በወንድሞቹ በተሸጠበት በግብጽ በፅጢፋራ ሚስት ሲከዳ ወይም ያለአግባብ ሲፈረድበት እምነቱን በእግዚአብሔር የፍቅር እከብካቤ ላይ አደረገ በመጨረሻም እግዚአብሔር ሥቃዩን ሁሉ ወደ በረከት እንደለወጠለት መሰከረ ዘፍ ከብዙ አመት በኋላ ዳዊት የተባለ እረኛ የአግዚአብሔርን ምሪት መታመን በሕይወቱ ተማረ እንደ እስራኤል ወደፊት ንጉሥ የተለየ መቀባትን ካገኘ በኋላ በ ሳሙ ራሱን ለብዙ አመታት ከንጉሠ የሚሸሽ ሽፍታ ሆኖ አገኘው ይህ የበረሓ ቆይታው ዳዊትን በመቀባቱና በንግሥናው መካከል በነበሩት ከሠላሳ ለሚበልጡ አመታት በአግዚአብሔር ላይ መደገፍ እንዲችል አስተማሩት እግዚአብሔር በጠመዝማዛ መንገድ ነበር የመራው ነገር ግን ለታላቅ ኃላፊነት የሚያዘጋጀው መንገድ ነበር ስቃይ በመንገዳችን ላይ የእግዚአብሔርን ምሪት እንድናገኝ በማድረግ ይባርከናል ስቃይ ወደ እግዚአብሔር እንዲመልሳቸሁ ፍቀዱ ብዙ ጊዜ ስቃይ ከኮበለልንበት ሩቅ አገር መልሶ ያመጣናል ይህ እውነታ በጠፋው ልጅ ታሪከ በግልጽ ታይቷል ሉቃ ። » ጢሞ ጳውሎስ እንደሚጠቁመው ከመከራ ነጻ የሆነ ሕይወት ካለን ወይ የከርስቶስ አይደለንም አልያም አግዚአብሔርን እየመሰልን በቀናው መንገድ ለመኖር ፍላጎቱ የለንም ነገር ግን ማንኛውም በአግዚአብሔር ፈቃድ እየተመራ ለመኖር የሚፈልግ እውነተኛ ክርስቲያን ከሌሎች ዘንድ መከራ አንደሚደርስበት መጠባበቅ ይችላል መከራ ሁልጊዜ የሚመጣው በሌላ ሰው እጅ አይደለም በጥጋብም ጊዜ ሆነ በእጦት ጊዜ ሊከሰት ይትላል ሉቃ እጅግ ለየት ባለ ሁኔታ የተትረፈረፈ ምርት ሰብስቦ ስለነበረ አንድ ሃብታም ሰው ይገልጻል እርሻው አጅግ ብዙ ምርት ከመስጠቱ የተነሳ የሚያስቀምጥበት ቦታ አልነበረውም ከዚህም የተነሳ ተጨማሪ ጎተራ መስራት አስፈለገው ሁሉም ሰው ሊያይ በሚችለው ሁኔታ ሁሉንም ነገር ተቆጣጥሮ ነበር ሊያጋጥመው የሚችልን ማንኛውንም ምድራዊ ችግር ለመፍታት በቂ ገንዘብ ነበረው ነገር ግን አንድ ወሳኝ የሆነ እውነታን በተመለከተ ፍጹም ጨልሞበት ነበር ይቬውም ገንዘቡን ሁሉ ወደ ኋላ በመተው ያን ቀን አንደሚሞት አለማስተዋሉ ነው አንዳንድ ጊዜ መትረፍረፍ ራሱ መከራን ያመጣል ልክ ንጉስ ሳኦል በዳዊት ስኬት እንደቀናው ሰዎችን በቅናት በእኛ ላይ ሊያነሳሳቸው ሳሙ ወይም ጤናማ ያልሆነ የአኗኗር ዘይቤን አንዳይከተሉ ሊያደርጋቸው ይቸላል የብሪታኒያው ገጣሚ ሩድያርድ ኪፕፐሊንግ የሚከተለውን የጻፉት ስኬት ስለሚያመጣው ልዩ ችግር አኛን ለማስጠንቀቅ ነው «ድልንና ሽንፈትን እነዚህን ሁለቱን አጥፊዎች በተመሳሳይ መልኩ የመከራ በረከቶች ልናስተናግዳቸው ይገባል ኪፕሊንግ ግልጽ የሆነ ስኬት ልከ ግልጽ የሆነ ሽንፈት የሚያመጣቸውን ብዙ መሰናከሎች ይዞ እንደሚመጣ አስተውለው ነበር ተስፋ ቆርጦ መተውን አስወግዱ ሕይወት የጽጌሬዳ አትከልት ቦታ ትሆናለች ብሎ ከመጠበቅ ይልቅ መከራዎቻችቸሁን አጃችሁን ዘርግታችሁ በመቀበል እንዴት ልታደንቋቸው አንደምትችሉ ተማሩ ቅንነትን የተላበሰ ሰው ለመሆን ከፈለጋቸሁ መከራ አይቀሬ ነው እናም በደስታ ተቀበሉት በሁሉ አመስግኑ ይላል ጳውሎስ የተሰሎንቄን ሰዎች ሲመከራቸው በ ተሲ ኢዮብ ታላቅ መከራ በደረሰበት ጊዜ በመጀመሪያ ፍጹም በመረጋጋት ነበር ነገሮችን የተቀበለው ሃብቱን ልጆቹንና ጤናውን ቢያጣም እንኳ እግዚአብሔርን መርገምን አሻፈረኝ አለ የልጆቹን ማለቅ ከተረዳ በኋላ ሲቃ እየተናነቀው አንዲህ አለ « እግዚአብሔር ሰጠ እግዚአብሔር ነሳ የአግዚአብሔር ስም የተመሰገነ ይሁን ኢዮ ከዚያም የሆነ ነገር ሆነና ኢዮብ የድምጹን ቃና ለወጠ በኋላ ኢዮብ አሳዛኝ አጽናኞች በማለት የጠራቸው ሦስቱ ወዳጆቹ ሊጎበኙት መጡ አግዚአብሔር የሰራው ሥራ ፍትሐዊ እንዳልሆነ እንዲያስብም አደረጉት በመጨረሻ ኢዮብ እንዲህ አሰ «በፊቱ ሙግቴን አዘጋጅ ነበር አፌንም በማስረጃ አሞላው ነበር» ኢዮ ኢዮብ ሳይወድ በግድ የደረሰበትን መከራ ከመቀበል አልፎ ከእግዚአብሔር ጋር መፋጠጥ ሲጀምር እግዚአብሔር ተናገረ ኢዮብንም በመስቀለኛ ጥያቄ አጣደፈው ኢዮ ውስጥን ሰርስረው በሚገቡት ጥያቄዎቹም ኢየብን ወደ ታላቅ እምነት መራው በመከራዎቻችሁ መደሰት ከፈለጋችሁ መቼስ ምን አደርጋለሁ በሚል መንፈስ ልትቀበሏቸው አትቸሉም ግልጽነትን በተሞላ ትጋት ከእግዚአብሔር ጋር ተነጋገሩ እርሱ ደግሞ አስቀድሞ የእናንተን አሳብ ያውቃል ባላችሁ ውስን እውቀትና ስቃይ ጉዳያችሁን ለእርሱ አቅርቡ እርሱም አይጥላችሁም እናቴ በሞተች ጊዜ በእግዚአብሔር ላይ እጅግ ተቆጥቼ ነበር ያንንም ለመደበቅ አልሞከርኩም ምን ያህል እንዳዘንኩኝ ነገርኩት ነገር ግን ጸሎቶቼ ያልተመለሱ መሰሉ የተመኘሁት አንድ ነገር ቢኖር እናቴ ራሷን ከማታውቅበት ሁኔታ አንድ ጊዜ ብቻ ወጥታ ልሰናበታት እቸል ዘንድ ነበር ነገር ግን ያ አልተሳካም «አንተ ራስህን አምላከ ብለህ ትጠራለህ አልኩ በማጉረምረም ተሞልቼ « ይሁን እንጂ እንዲህ ያለውን ቀላል ጸሎት እንኳ መመለስ አትችልም ታዲያ ለምን አገለግልሃለሁ። በማለት ጠየቅኋቸው የሰጡኝ ጠቅለል ያለ መልስ «ምን ፈልገንኦ የሚል ነበር ቻፕሌን አሉኝ ቀጠል አድርገው አኛ እኮ የመጣነው ብዙ አደገኛ ቦዘኔዎችና ነፍሰ ገዳዮች ከነበሩባቸው ከተሞች ነው አናም ወደ ቤታችን በሰላም ወጥተን እንገባለን ብለን አንድም ቀን በእርግጠኝነት አስበን አናውቅም አሁን ያለንበት ቦታ በፊት ከነበርንበት ጋር ሲነጻጸር ለአኛ እንደ ኬክ ቁራጭ ነው ከዚህ በፊት ያለፉባቸውን ከባድ ሁኔታዎች የመከራ በረከቶች ማስታወሳቸው ብዙ ከባድ ስልጠና በሚሰጥበት በዚህ የጦር ሰፈር የገጠማቸውን መከራ ቀለል አድርገው እንዲያዩት ረዳቸው ከከርስቶስ ስቅላት በፊት ጴጥሮስ ኢየሱስን ካደው ሉቃ ጴጥሮስም ኋላ ላይ ይህንን የግብጽ ትዝታውን ሌሎች ወገኖችን በአስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ በጸጋ በጽናት ተቋቁመው እንዲያልፉ ለመምከር ተጠቀመበት እንዲህ በማለት ይጽፋል «ክርስቶስም በሥጋ ስለ እኛ መከራን ስለተቀበለ እናንተ ደግሞ ያን አሳብ እንደ ዕቃ ጦር አድርጋችሁ ያዙት በሥጋ መከራን የተቀበለ ኃጢአትን ትቶአልና በ ጴጥ የከርስቶስ መስዋዕትነት ትውስታ መንፈሳችንን ሊያነቃቃ ይገባል እኛም ከስልጣናትና ከአለቆች ጋር ባለን መንፈሳዊ ውጊያ ኤፌ ባ የመስዋአትነትንና የአገልግሎትን ዋጋ ለመከፈል ቆርጠን ልንገባ ይገባል እንደዚሁም መከራን አንደ የመስቀሉ መልካም ወታደር ተቋቁመን ማለፍ አለብን የእግዚአብሔርን መልካምነት መስከሩ ግብጽን ማስታወሳችን የምንመሰከረውን ምስከርነት ይሰጠናል ብዙዎች ያለ ምንም መከራ የሚያወሩት ታሪከ እንዲኖራቸው ይፈልጋሉሱ ነገር ግን ለሌሎች የምንመሰከራቸው ታሪኮች ብዙ ጊዜ የሚሰሩት እንደ ወርቅ በመከራ የማቅለጫ እሳት ውስጥ ነው ብዙ ጊዜ አግዚአብሔር ስለ እርሱ ታላቅነትና መልካምነት ምስከርነት የሚናገሩ ሰዎችን በመፈለግ በሕይወት እሳት ውስጥ ያነጥራቸዋል ይህንን ከአጋንንት እስራት ነጻ በወጣው ሰው ሕይወት ውስጥ እንመለከታለን ማር ይህ በአጋንንት የተያዘ ሰው ለረዥም ጊዜ ጎረቤቶቹን ትልቅ ስጋት ላይ የጣለ ሰው ነበር ይኖር የነበረውም በመቃብሮች መካከል ሲሆን ምንም አይነት ሰንሰለት ሊያስረው ማንም ሰው ደግሞ በቁጥጥሩ ስር ሊያደርገው የቻለ አልነበረም ከአእምሮው ውጭ አድርገውት የነበሩት አጋንንቶች ከሰው አቅም በላይ የሆነ ጉልበት ሰጥተውት ነበርና ቀንና ሌሊት ይሮጥ የነበረው እርቃኑን ነበር በጣም ይጮኸ ሰውነቱንም ይቆራርጥ ነበር ይህ ሁሉ ታዲያ ከከርስቶስ ጋር ከመገናኘቱ በፊት ነው በርቀት አዳኙን ተመለከተው ሊገናኘውም ወደ እርሱ ሮጠ ወድቁም ሰገደለት ነገር ግን በውስጡ የነበረው የአጋንንት ጭፍራ በአርሱ አፍ በኩል መናገር ጀመረ የልዑል እግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ሆይ ከአንተ ጋር ምን አለኝ። ብሎ ማሰብ ቀላል ሊሆን ይችላል ከዚያም ውድቀታችን ለአመታት የሚጠቅሙንን ብዙ መልካም ትምህርቶች ያስተምረናል ተመሳሳዩን ፈተና እንደገና ስጋፈጥ ከቀድሞ ውድቀቴ የወሰድኩት ትምህርት ለድል ያበቃኛል ቀድሞ የዘረረኝን ላሸንፈው እንደምችል ማወቄ ደግሞ አሁን በሚያጋጥሙኝ አስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ በድል አድራጊነት ደስታ እንድሞላ ያደርገኛል የመከራን አይቀሬነት ለመቀበል የሚያግዚችሁ ወሳኝ እርምጃዎች ተስፋ ቆርጦ መተውን አስወግዱ ቁጣችሁን ግሩት ደስተኛ ሁኑ በትእግስት የመጽናትን ፍሬ ሰብስቡ በጸሎት ኃይል ተጠቀሙ አግዚአብሔር ጥበብ እንዲሰጣችሁ ጠይቁት ያለፈውን አስታውሱ ረዳተቢሶችን እርዱ አስቸጋሪ ሁኔታዎችን በጽናት ተቋቋሙ የእግዚአብሔርን መልካምነት መስከሩ አያመሰገናችሁ ኑሩ ትህትናን ተላበሱ ከውድቀቶታችሁ ተማሩ ኀቹቱቀቀቀቀቆቀቀቀቀቀቀሩቀሩቀሩ በመጠበቅ አሸንፉ ደ ሥራ ቦታዬ ለመድረስ መኪና እያሸከረከርኩ የነበረ ሲሆን ጉዞውም ደስ የሚያሰኝ ነበር ወደ አሜሪካ ዋና ከተማ የሚወስዱት የዲ ሲ መንገዶች ከፍተኛ የሆነ የመኪና መጨናነቅ ይታይባቸዋል የመንገዱ መዘጋጋት በካፒቶል ህንጻ ወደ ሚገኘው ቢሮዬ ሳመራ የዘጸአትን መጽሐፍ በድምጽ የሚተርከ ካሴት ደጋግሜ ለመስማት አስቻለኝ የተራኪው የሚያስገመግም ድምጽ ከብሪትሽ እግሊዘኛ ቅላፄ ጋር ተዋህዶ ለጆሮ ይጥም ነበር ተራኪው ዘጸአት ን ማራኪ በሆነ መልኩ በሚተርከበት ጊዜ እስራኤላውያን ቀይ ባሕርን የተሻገሩበትን የተለመደ ታሪከ ለአመታት ተሰምቶኝ በማያውቅ ልዩ ደስታ ውስጥ ሆፔ ሰማሁት ምርኮን ለመበዝበዝ የሚቻኮለው የግብጽ ሠራዊት ከኋላ እያሳደዳቸው የእግዚአብሔር ሕዝብ ማምለጫ በሌለው አጣብቂኝ ውስጥ ወደቁ ነፍሰ ገዳዮቹ ግብጻውያን ከኋላ እያባረሯቸው ከፊት ለፊታቸው ወዳለው ባሕር ውስጥ ሲጨምሯቸው በደረሱ ጊዜ ሊጋፈጡት የማይችሉት የሚመስል መከራ ደረሰባቸው ተራኪው ቁጥር ላይ ሲደርስ «አትፍሩ ጸንታችሁ ቁሙ የእግዚአብሔርንም ማዳን እዩ የሚለውን ሲያነብ ልቤ በምስጋና ተሞልታ ዘለለች አግዚአብሔር አስራኤላውያን እርሱን በተስፋ እንዲጠብቁ እየተገዳደራቸው ይመስላል ሰዓቱ ተስፋ በመቁረጥ ተዘልለው የሚቀመጡበት ጊዜ አልነበረም በራስ የመፍጨርጨሪያ በድንጋጤ ወደ ኋላ የማፈግፈጊያ እንደዚሁም የጭንቀትም ጊዜ አልነበረም መልአከቱ ግልጽ ነበር «ተረጋጉ ዘና በሉ የሚል ነበር በጸጥታ ቁሙና እግዚአብሔር እንዲሰራ ጠብቁት ምንም እንኳን የመኪናውን መሪ በአጆቼ ጨብጨ መያዝ ስለነበረብኝ አጆቼን አንስቼ እግዚአብሔርን መባረከ ባልችም በድምጹ ግን አመሰግነው ጀመር አግዚአብሔር አንዲሰራ ጠብቅ የሚለው ታላቅ አባባል በእርግጥም የምስጋና ምላሽ የሚያሰጥ ነው የመጠበቅን ጥበብ በመማር መከራችሁን ወደ በረከት መለወጥ ትቸላላቸሁ በመከራችሁም ደስ ይላትኋል ድል ለእያንዳንዱ የእግዚአብሔር ልጅ የተሰጠ መዳረሻው እንደሆነ አምናለሁ ሆኖም ግን ይህ ድል በምድራዊ መለኪያ አይሰፈርም ምከንያቱም ስጋዊው አእምሮ ስኬት ብሎ የሚጠራው በእግዚአብሔር ዓይን ውድቀት ሊሆን ይችላልና በጥልቀት ካልታየ ኢየሱስ በተሰቀለ ጊዜ የተሸነፈ ይመስል ነበር ነገር ግን የትንሳኤው ማለዳ ባለግርማ የሆነውን ድሉን በድምቀት አሳየ የአባቱን ፈቃድ እየጠበቀ በመቃብር አረፈ ከዚያም ፈንቅሎት ተነሳ በዚህም የመጠበቅን ጥበብ ተለማመደ የመከራ በረከቶች አግዚአብሔርን ጠብቁ መጽሐፍ ቅዱስ እግዚአብሔርን እንድንጠብቅ በሚያደፋፍሩን ምክሮች የተሞላ ነው ለምን። ልክ እንደ ዮሴፍ ከፊት ለፊታችሁ ያለውን መንገድ አጥርታችሁ ማየት በማትቸሉበት በጨለማ ውስጥ እግዚአብሔርን መታመን ከተማራችሁ ታላቅ የበረከትን መከር ደጋግማማችሁ ትሰበስባላችሁ መጠበቅ ባሕርያችንን የሚፈትን ብቻ ሳይሆን አምነታችንንም የሚያጠነከር ጭምር ነው አንዳንድ ጊዜ እግዚአብሔር በእርሱ ላይ ያለንን መታመን የጠነከረ ለማድረግ ፈልጎ ይዘገያል በዮሐ ክ አልአዛር ሊሞት እያጣጣረ ተኝቶ በነበረበት ጊዜ ጌታ ግን በሌላ ከተማ በስቃይ ውስጥ የነበረው ወዳጁ አስኪሞት ድረስ ሆነ ብሎ ዘገየ የአላአዛርንም ሞት በሰማ ጊዜ ኢየሱስ ለደቀመዛሙርቱ በጣም እንግዳ የሆነን ነገር ተናገረ «አልዓዛር ሞተ እንድታምኑም በዚያ ባለመኖሬ ስለ እናንተ ደስ ይለኛል ነገር ግን ወደ እርሱ እንሂድ አላቸው» ዮሐ ዝ ኢየሱስ ደቀመዛሙርቱ የእርሱን ሞትና መቀበር አጅበው በሚመጡት ክከስተተቶች አንደሚፈረካከሱና አስከ ትንሳኤው ድረስ የሚጸና ጠንካራ እምነት ሊያዳብሩ አንደሚገባቸው ያውቅ ነበር የሚያዩአቸው ነገሮች ሁሉ ህልሞቻቸውን ሲጨፈላልቁባቸውና በፍርሃት ሲሞሏቸው ጌታን በመታመን አንዲቀጥሉ የሚያደርጋቸው ጠንካራ የሆነ መተማመን ሊኖራቸው ይገባ ነበር ኢየሱስ የአይሁድ መሪዎችና ሙሾ ደርዳሪዎች በአላዛርን የቀብር ሥርአት ላይ አንደሚካፈሉ ያውቅ ነበር ምንም እንኳን ከደቀ መዛሙርቱ ለተለየ ምክንያት ቢሆንም እነርሱም ቢሆኑ መንፈሳዊ እርዳታ ያስፈልጋቸው ነበር አናም አዳኙ ለእነርሱ እምነት መሠረት ሊጥል የሚችልበትን እድል ለመጠቀም ፈለገ ኢየሱስ የብዙዎችን እምነት ለማጠንከርና ከፊት ለፊታቸው ላለ ስኬት ለማዘጋጀት የመጠበቅን ጥበብ ተለማመደ አግዚአብሔር እየጠበቅን አንድንቆይ የሚያደርግበት የመጨረሻው ምከንያት ትምከህታችንን ለማጥፋት ነው የሚያዘገይበት ምከንያት የድሉ ምስጋና ለሰብአዊ ዘር ሳይሆን ለእርሱ አንዲሆን ነው አግዚአብሔር በሚዲያማውያን ላይ ድልን ያቀዳጀው ዘንድ የሠራዊቱን ቁጥር መቀነስ አንዳለበት ጌድዮንን ተገዳደረው መሳ ን የገዛ እጃችን አዳነን ብለው እስራኤላውያን እንዲናገሩ አልፈለገም አግዚአብሔርም የጌድዮንን ሠራዊት ከ አበጥሮ ብቻ እንዲቀር አደረገ በዚህም ድል ከመንሳታቸው የተነሳ የትኛውም ሰብአዊ ኃይል ከብር መውሰድ አንዳይትል ሆነ የጌድዮን ሠራዊት እርሱን ይጠብቁ ዘንድም ግድ አላቸው ቁጥራቸውን በጣም ከማሳነሱ የተነሳ ያለ መለኮት እርዳታ በውጊያው ቀጠና ውስጥ ገብተው ግርማ ያለው ትርዒት ማሳየት የሚችሉበትን ችሎታ ሁሉ ከእነርሱ ገፈፈ በአምላካዊ ጥበቡ እግዚአብሔር ሕዝቡን በግሩም ሁኔታ በተዋጉት ጦርነት ስላገኙት ድል በትምከህት የሚኩራሩበት እድል በሌለበት ሁኔታ ውስጥ አስገባቸው የእግዚአብሔርን አዘጋጅነት ታመኑ አግዚአብሔር መጠበቅ እንዳለባችሁ በሚያውጅበት ጊዜ በራሱ ደም ላተመው ኪዳኑ ያለውን ታማኝነትና መሰጠት በማስታወስ ትዕግስታችሁን ማጎልበት ትችላላችሁ እኛ እንኳን በቁም ነገር ተስፋዎቹን በማናያቸው ጊዜ እርሱ ግን የተስፋ ቃሎቹን አቅልሎ አያያቸውም ትዕዛዛቱን ብንጠብቅ በሞገሱ ጋሻ ሊከልለን ቃል ገብቷል መዝ የመከራ በረከቶች ስለዚህም በስኬት ተራራ ጫፍ ላይ ብትቆሙ ወይም በተስፋ መቁረጥ ሸለቆ ውስጥ ተሸንፋቸሁ ብትዘረሩ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር እስካለ ድረስ በፍቅሩ ማረፍና በታማኝነቱም ላይ መተማመን ትችላላቸሁ በማቴ ላይ አምስት ሺህ ሰዎችን በተአምራዊ መንገድ ከመገበ በኋላ ደቀመዛሙርቱን ሐይቅ አቋርጠው እንዲሄዱ አዘዛቸው ተከታዮቹ ከወደቡ ርቀው ሲሄዱ ጌታ ደግሞ በአቅራቢያ ወደሚገኝ ተራራ ሊጸልይ ወጣ ይሁን እንጂ ብዙም ሳይቆይ ኃይለኛ ወጀብ ተነሳ አናም ደቀ መዛሙርቱ በሞገዱ በሚናጠው ባሕር ላይ የሞት ሽረት ትግል ማድረግ ነበረባቸው ኢየሱስ በማዕበሉ ስትንገላታ ወደ ነበረቸው ጀልባቸው በመምጣት በድጋሚ አስኪገለጥላቸው ድረስ ደቀ መዛሙርቱ በታላቅ ፍርሃት ተውጠው ነበር ከተፈጥሮአዊው የፍርሃት ስሜት ውጪ ኢየሱስ ባዘዛቸው ቦታ ላይ ይገኙ ነበርና የእርሱን ተስፋዎች በማሰብ በሞገዱ መካከል ጉዞአቸውን እንደቀጠሉ እንመለከታለን እርሱ ያዘዛቸውን ነገር እየፈጸሙ ከቶ ለምን ይፈራሉ። ለዚህ ጥያቄ መልሱ አዎንታዊ የሚሆነው እግዚአብሔር ከዚህ ቀደም ለእነርሱ ያደረገውን ያሰብን እንደሆነ ነው የባርነትን እስራት በጣጥሶላቸው ነበርይህንን ሲያደርግ በግብጽ ላይ አስር መቅሰፍቶች ያወረደ ሲሆን በመጨረሻም ፈርኦን ተዳከሞ እጅ ሰጠ የመጨረሻው መዘረር የሆነው የሞት መልአከ መጥቶ የግብጻውያንን የበኩር ልጅ በገደለበት ጊዜ ነበር ዘጺ ከ እስራኤላውያን ከቀይ ባሕር ጋር ፊት ለፊት በተፋጠጡበት ጊዜ ሞት አንኳን አይቀሬ መስሎ በሚመጣበት ጊዜ በእርሱ መታመን እንዲችሉ የሚያደርጋቸውን ኃይሉን በተመለከተ በቂ የሆነ መረጃ ሰጥቶአቸዋል አስራኤላውያን እረኛው ዳዊት እንዳደረገው ከጥርጣሬ ይልቅ እምነትን የሚገልጥ ድርጊት መፈጸም ይችሉ ነበር ዳዊት አምነቱን እግዚአብሔር በገለጣቸው ታላላቅ ሥራዎቹ ላይ አደረገ ከጎልያድ ጋር ለመጋጠም ፈቃደኛ ሆኖ በቀረበ ጊዜ የቅርብ ሰዎቹ ሊያዳከሙት ሞከረው ነበር ንጉሥ ሳኦልም እንዲህ አለው አንተ ገና ብላቴና ነህና እርሱም ከብላቴንነቱ ጀምሮ ጦረኛ ነውና ይህን ፍልስጥኤማዊ ለመውጋት ትሄድ ዘንድ አትችልም» በ ሳሙ በጨለምተኛ አስተሳሰብ ተውጠው የነበሩት እነዚህ ሰዎች ከዳዊት እምነትና ብሩህ እይታ ጋር የሚጣጣሙ አልነበሩም እናም እግዚአብሔር አስቀድሞ እንዴት ከአንበሳና ከድብ መንጋጋ እንዳወጣው ለንጉሱ በፍጥነት አስታወቀው ከዚያም ይህም ፍልስጤማዊ ከእነርሱ እንዳንዱ ይሆናል በማለት ቃል ገባ እግዚአብሔር አስቀድሞ ያደረገውን በማስታወስ ዳዊት ከፊት ለፊቱም ለሚጠብቀው በረከት በእርሱ ላይ ተማምኖ ነበር ይኹው ዳዊት ራሱ እንዲህ ብሎ ጽፎ ነበር «ነፍሴ ሆይ እግዚአብሔርን ባርኪ ምስጋናውንም ሁሉ አትርሺ» መዝ የመጠበቅን ጥበብ የሚለማመዱ ሁሉ ስለወደፊቱ በእግዚአብሔር ላይ መታመናቸውን የሚቀጥሉት በእነርሱም ሕይወት ሆነ በዓለም ታሪከ ውስጥ ያከናወናቸውን የቀድሞ ድርጊቶቹን በማስታወስ ነው እግዚአብሔር ለሰው የማይቻለውን ሊያደርግ እንደሚችል እመኑ አንዳንድ ጊዜ እግዚአብሔር እስኪሰራ የማንጠብቅበት ምክንያት ግድድሮሾቹ በጣም ከባድ ስለሚመስሉ ነው አግዚአብሔር ሲያከናውናቸው የሚችላቸው ነገሮች እንዳሉ አናምናለን ነገር ግን አንዳንዶቹ ለእርሱም ቢሆን በጣም አስቸጋሪ ይመስሉናል በእነዚህ ጊዜያት ታዲያ እኛም ሴት ልጁ በጠና ታማበት ወደ ነበረው የምኩራብ አለቃ ወደ ኢያኢሮስ እንደሄደው ወዳጁ እንሆናለን እንዲህም እንላለን «ልጅህ ሞታለች እንግዲህ መምህሩን አታድከም» ሉቃ የሚያስደስተው ነገር ኢያኢሮስ አንዲያምንና በእምነትም መንገዱን ወደፊት እንዲቀጥል ከኢየሱስ የተሰጠውን ትእዛዝ ተቀብሎ ኢያኢሮስ በኢየሱስ ላይ መታመኑን ቀጠሰ ከኢየሱስ ጋር ወደ ቤት በደረሱ ጊዜም የዚህ ሰው እምነት ሽልማትን አገኘ ኢየሱስም የማይቻለውን በማድረግ ልጁን ከሞት አስነሳለት ተፈጥሮአዊውን አካሄድ ውድቅ በማድረግ ለማርያም መልአኩ ተገልጦላት የመከራ በረከቶች በመለኮታዊ ኃይል እንደምትጸንስና ቃል የተገባውን መሲህ እንደምትወልድ እንደገለጸላት የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ አንድ ይነግረናል ያቺም አይሁዳዊ ሴት «ይህ አንዴት ይሆናል እኔ እኮ ወንድ አላውቅም። ሣሙ እግዚአብሔር ለዳዊት እጅግ ቸርና መሐሪ አምላከ ሆኖ እስካሁን ረድቶት ሳለ እንዴት እንደዚህ ያለ አስቀያሚ ኃጢአት ሊሰራ እንደቻለ እየጠየቀው ነበር እናንተስ የአግዚአብሔርን ምሕረት በሕይወታችሁ ምን ያህል ተገንዝባችሁታል ይህስ ግንዛቤያችሁ እርሱ ለዋለላችሁ ውለታ ገጣሚ የሆነን ሕይወት በመኖር እርሱን ለማከበር አንድትፈልጉ ያነሳሳችቸኋል ለእርሱ ከብር ከመኖር ይልቅ ለራሳችን በመኖር የእግዚአብሔርን ምህረትና በረከቶች አንደዋዛ ከመመልከት እግዚአብሔር ይሰውረን ትከከለኛ የሆነን ሕይወት እንድትኖሩ ያነቃቃቸሁ ዘንድ ለእግዚአብሔር ምሕረት መፍቀዳችሁ ከባድ በሆኑ ጊዜያት በረከቶችን እንድታገኙ ይረዳችኋል በእግዚአብሔርና በሌሎች ሰዎች ላይ ከፈጸማችሁት በደል ከስ ህሊናችሁ ነጻ ሲሆን በሕይወት አይቀሬ የሆኑትን የመከራ ሸክሞች ከብደት ለመሸከም አቅማችሁ ይጨምራል መለኮታዊ መጽናናትን ተቀበሉ ከስቃያቸሁ በረከቶችን ለማግኘት አስፈላጊ የሚሆነው ሌላው ታላቅ ማበረታቻ አግዚአብሔር እናንተን በመከራዎቻቸሁ ሁሉ ያጽናናበትን መጽናናት ለሌሎች ጥቅም በሚሆንበት መልኩ በማካፈል የአምላከን ምሳሌ መከተላችሁ ነው በሌላ አነጋገር ቀደም ብላችሁ ባለፋችቸሁበት የመከራ ልምምድ ውስጥ እግዚአብሔር ስላጽናናችሁ ይህንን ልምምድ ሌሎችን ለማጽናናት ስትጠቀመበት ይበልጥ መከራችሁ እየቀለላችሁ ይሄዳል ሐዋርያው ጳውሎስ እንዲህ ይላል «አርሱ በመከራችን ሁሉ ያጽናናናል ስለዚህም እኛ ራሳችን በእግዚአብሔር በምንጽናናበት መጽናናት በመከራ ሁሉ ያሉትን ማጽናናት እንቸላለን» ቆሮ ሐ አግዚአብሔር መፍትሔ ሲሰጠው የማይጎትል ምንም አይነት በስቃይ የተሞላ ነገር አይደርስባቸሁም ሰማይ ሊፈውሰው የማይትል ምንም አይነት ሃዘን በምድር የለምና ፅንባቆም ይህንን አውቆ ነበር በአግዚአብሔር ማዳን በመጽናናት እጅግ ከመደሰቱ የተነሳ በዙሪያው ከከበቡት ሁኔታዎች አእምሮውን ፍፁም ነጻ አድርጎ ነበር በፈተናም የመከራ በረከቶች ጊዜ የእግዚአብሔር ማጽናናት እንዴት አርነት እንዳወጣው እንዲህ በማለት አውጆአል «ምንም እንኳ በለስም ባታፈራ በወይንም ሐረግ ፍሬ ባይገኝ የወይራ ሥራ ቢጐድል እርሾችም መብልን ባይሰጡ በጎች ከበረቱ ቢጠፉ ላሞችም በጋጡ ውስጥ ባይገኙ እኔ ግን በአግዚአብሔር ደስ ይለኛል በመድኃኒቴ አምላከ ሐሜት አደርጋለሁ» ዕንባ የእግዚአብሔር ማዳን ነብዩን በእጅጉ ስላጽናናው በሕይወት ውስጥ ሊደርሱ የሚችሉ የከፉ ነገሮችን እንኳን ሳይቀር ለመጋፈጥ ዝግጁነት ሊሰማው ቻለ ከመከራው ውስጥ መርዙ ወጥቶ ነበር አንዳንድ ጊዜ እግዚአብሔር ማጽናናቱን በሰዎች በኩል ወደ እኛ ይልካል ጳውሎስ አንዲህ ይጽፋል «ነገር ግን ኀዘንተኞቸን የሚያጽናና አምላከ በቲቶ መምጣት አጽናናን ቆሮ ቲቶ ለታላቁ ሐዋርያ ለጳውሎስ የአግዚአብሔርን መጽናናት የሚያመጣ መልእከተኛ ሆኖ ነበር በፓስፊከ ውቂያኖሶች አካባቢ ለስድስት ወራት ለስራ በሄድኩበት ጊዜና የቤተሰብ ናፍቆት ባስቸገረኝ ጊዜ በፊሊፒንስ አገር የእኔን ብዙ ቲቶሶችን አግኝቼ ነበር ሊሊቤትና ኤደን የተባሉ ሁለት እህቶችን በከርስቲያኖች አገልግሎት ማዕከል ተዋወቅሁ እነዚህ እህቶችም የእግዚአብሔር መጽናናት ምንጭ ሆነውልኝ ነበር ብዙ ወዳጆች ያሏቸው ምግብ አብሳዮች ቢሆኑም እኔንም ወዳጃቸው አደረጉኝ እንደ ወንድማቸው አስተናገዱኝ ብቸኝነቴንና ጭንቀቴን በእጅጉ ቀነሱልኝ አግዚአብሔር መጽናናቱን ወደ አኔ ለመላከ እነርሱን መሳሪያ አድርጎ ተጠቀመባቸው በሕይወታችሁ የእግዚአብሔርን ማጽናናት ተለማምዳችኋል። እንዲህም ያለውን ቃል ባይናገሩ ንጋት አይበራላቸውም ምከሮችንና ሃሳቦችን ሁሉ በሕጉና በቅዱሳት መጻሕፍት ምስከርነት በመመርመር የመጡት ከብርሃን ነው ወይስ ከጨለማ የሚለውን ለዩ ለኃጢአተኞች ምከር እምቢ በሉ የተባረከውን ሕይወት ለመኖር ለኃጢአተኞች እምቢ ማለትን መማር አለባቸሁ ምሷ ባ ላይ እንዲህ ተቀምጧል «ልጄ ሆይ ኃጢአተኞች ቢያባብሉህ እሺ አትበል» ይህ ያልተወሳሰበ ቀላል የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ በአፍላ የጉርምስና እድሜዬ ሁለት ጓደኞቼን እንዳልከተል ጠብቆኛል እነርሱም በሂደት አንድን ሰው እስከመግደል ደርሰው ነበር ይህንን ጥቅስ በቃሌ ባጠናሁበት በዚያው እለት ከአነዚህ ወዳጆቼ ጋር ላለመሄድ ወሰንኩ ያም ውሳኔዬ ዕድሜዬን በሙሉ በወህኒ ቤት ለመጨረስ ከመወርወር አተረፈኝ እነዚያ ሁለት ወዳጆቼ ለፈጸሙት ወንጀል የተፈረደባቸው ቅጣት ይኹ ነበር የእግዚአብሔር ማስጠንቀቂያዎች የተዘጋጁት እኛን ለመጠበቅ ነው እንጂ ደስታችንን ለማጥፋት አይደለም እርሱም ኃጢአተኞችን መከተልን አምቢ አንድንል ይገዳደረናል ይህንን መጽሐፍ ቅዱሳዊ ትእዛዝ ታዞ ቢሆን ኖሮ የሳምሶን ሕይወት ይበልጥ ያማረ በሆነ ነበር ነገር ግን እንዲህ አላደረገም ደሊላን በቁጥጥሩ ስር የሚያውላት መስሎት ነበር እናም አላዋቂነቱ ሕይወቱን አጠፋው መሳ ልከ እንደ ሳምሶን ፈተናን ለመቋቋም ያለንን ችሎታ ከልከ በላይ አግነን እናስበዋለን አንደኛ ቆሮንቶስ እንዲህ በማለት ያስጠነቅቀናል «ስለዚህ እንደ ቆመ የሚመስለው አንዳይወድቅ ይጠንቀቅ» ከኃጢአት ልንጠበቅ የምንችልበት አንዱ ምርጥ መንገድ ፈተናን ለመቋቋም በራሳችን ላይ ያለንን መተማን መተው ነው በስነምግባር ረገድ ገጣሚ የሆነ ሕይወት ይዢ ለመቆየት በማደርገው ጥረቴ ለሞራል ውድቀት የሚዳርጉ ሦስት ቅድመ ሁኔታዎች እንዳሉ በማስታወሴ ተጠቃሚ ሆኛለሁ እነዚህም ፈተና ፍላጎትና ምቹ ሁኔታ ናቸው እነዚህ ሦስቱ በተናጠል በሚታዩበት ጊዜ ልከ እንደ ኬሚካል ምንም ጉዳት የማያደርሱ ሲሆኑ በተዋሃዱ ጊዜ ግን ገዳይ የሆነ ፍንዳታ የሚያስከትሉ ናቸው በፈተና የጦር አውድማ ውስጥ ፈተናው ከውስጥ የመከራ በረከቶች ከሚገፋፋ ፍላጎትና ከምቹ ሁኔታ ጋር በሚገጣጠምበት ጊዜ በጦርነቱ መሸነፍ በጣም ቀላል ነው የሚሆነው ነገር ግን ምቹ ሁኔታን ፍላጎትንና ፈተናን እንዳይቀናጁ ስናደርጋቸው በመንፈሳዊ ው አለም ከጉዳት ልንጠበቅ እንችላለን በአከብሮት ኑሩ «የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው ሰነፎች ግን ጥበብንና ተግሣጽን ይንቃሉ ምሷ ይህ መጽሐፍ ቅዱስ በአከብሮት የተሞላ ሕይወት ልንኖር እንደሚገባን ለስለስ አድርጎ የሚያስደምጠን ማስታወሻ ነው ይህም የተባረከ ሕይወት ለመኖር ሌላው ወሳኝ የሆነ አመለካከት ነው አከብሮት ማለት አግዚአብሔር ሊከበር እንደሚገባው ሙሉ በሙሉ በመረዳት ለእርሱ ከብር መስጠት ማለት ነው መላዕከት ለፈጣሪያቸው አከብሮት መስጠትን ያለ ማስተዋል የሚያደርጉት ይመስላል ኢሳያስ በሰማይ ስድስት ከንፍ ያላቸው መላአከት ስማቸውም ሱራፌል የተባለ እንዳሉ ይዘግባል እነዚህ መላእከት በሁለቱ ከንፋቸው እየበረሩ በሌሎቹ አራቱ ደግሞ እግርና ፊታቸውን ይሸፍኑ ነበር በጢስ በተከበበ ዙፋኑ ፊት እግዚአብሔርን እንዲህ በማለት ያመልኩት ነበር ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ የሠራዊት ጌታ አግዚአብሔር ምድር ሁሉ ከከብሩ ተሞልታለች» ቁጥር አነዚህ ኃያል ፍጥረታት ለእግዚአብሔር ያላቸው አከብሮት ይህንን ይመስላል ሰዎቹ ብዙ ጊዜ የዩንቨርስ ፈጣሪ ለሆነው ሉዓላዊ አምላከ አከብሮት አለማሳየታቸው እንዴት የሚያሳዝን እውነታ ነው የየእለቱን የልብ ምቶች ከእርሱ መበደራትንን ዘንግተን አእጅና እግሩን አጣምሮ ከላይ የተቀመጠ ሰው አድርገን እንቆጥረዋለን በአከብሮት ስንኖር ልከ ሙሴ በአግዚአብሔር ፊት በሚቃጠለው ቁጥቋጦ ፊት አንደነበረው ትሁታን እንሆናለን ዘጸ እርሱም እንዲህ ተብሎ ነበር «የቆምክባት ምድር የተቀደሰች ናትና ጫማህን ከእግርህ አውልቅ ከጥቂት ቀናት በፊት በዩ ኤስ ካፒቶል ሮቱንዳ አንድ ፕሮግራም ተካፍዬ ነበር ፕሮግራሙ የጀመረው በሚሊተሪ ሊሻናቸው የተንቆጠቆጡ ጠባቂዎች ባቀረቡት አሸብራቂ ትዕይንት ነበር የአሜሪካ ባንዲራ ወደ ከፍሉ ሲገባ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ቀኝ እጃቸውን ልባቸው ላይ ለጥፈው ለባንዲራቸው ያላቸውን ከብር አሳዩ እንዲህ ባሉ አገራዊ ስሜትን በሚቀሰቅሱ ሁኔታዎች ውስጥ ለሰው ሰራሽ ተቋማት የምንሰጠው አክብሮት ለመንፈሳዊ ነገሮች ከምንሰጠው እጅግ የላቀ መሆኑን ታዘብኩ ለእግዚአብሔር እንዲያውም ከዚህ የሚበልጥ አከብሮትን ልናሳይ ይገባናል የዚህ አከብሮት ወሳኝ የሆነ ከፍል ታዲያ በፈቃዳችን አስቀድመን አውጥተን አውረድን የምንሰራውን ኃጢአት ማስወገድን ያካትታል በመዝ ላይ ዳዊት እንዲህ በማለት ይጸልያልኹ «የድፍረት ኃጢአት እንዳይገዛኝ ባሪያህን ጠብቅ እንደዚህ አይነት ኃጢአቶች እኛ አስቀድመን የምናቅዳቸው በደንብ አድርገን የምንዘጋጅባቸው ናቸው ኃጢአቶቹን ለመፈጸም አድሉ ወዲያው ስለማይገኝ ከፈተናዎቹ ከመሸሽ ይልቅ የፈለግነውን ኃጢአት ለመፈጸም እድሉን እኛው ራሳቸውን ለመፍጠር እንዘይዳለን እንዲህ ሆነ ብለን ኃጢአት ስንሰራ ራሳችንን አደገኛ የሆነ ቀጠና ውስጥ እንጨምራለን ከእግዚአብሔር ዘንድ ከባድ ፍርድን እንደተቀበሉት ከድፍረት ኃጢአታቸው የተነሳ በአንድ ቀን እንደሞቱት አንደ ኤሊ ልጆች አንሆናለን በ ሣሙ የመከራ በረከቶች በእግዚአብሔር ቃል ደስ ይበላችሁ የተባረከውን ሕይወት መኖር በእግዚአብሔር ቃል ደስታን ከማግኘት ጋርም የተያያዘ ነው ይህ ቃሉን ለማንበብ ራስን ከማስለመድ ወደ ቃሉን በማንበብ መደሰት እንድንሻገር የሚያስችለን ልናዳብረው የምንችል ችሎታ ነው ራስን ማስለመዱ የሚጀምረው የምንወደውን የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም በመያዝ በየዕለቱ በማንበብ ነው መጽሐፍ ቅዱስን ማንበብ ወሳኝ የሆነ ልማድ ነው ኢየሱስ በማቴ ላይ « የዕለት እንጀራችንን ስጠን ብላችሁ ጸልዩ» በማለት ያስተማረውን የሚከተል ነው ይህ የእርሱ ልመና ዕለታዊ የሆነውን ሥጋዊ ምግብ ብቻ የሚጠቅስ አልነበረም ዕለታዊውን መንፈሳዊ ምግባችንን መውሰድንም ጨምረን ማስታወስ ያስፈልገናል የእኔ ልምምድ የሚያሳየኝ ይህንን በየዕለቱ ለማድረግ ራሴን ማስለመዴ በአግዚአብሔር ቃል ወደ መደሰት እንዳሸጋገረኝ ነው የእግዚአብሔርን ቃል የመውደድ ሄደቱ በልጅነቴ በአትከልት ላይ የነበረኝን ጦርነት ያስታውሰኛል በልጅነቴ ወራት ብዙ አትክልትን አጠላ ነበር በተለይም ምንም አንኳን እናቴ በአይብና በፓስታ እያሳመረች ልታበላኝ ብትጥርም የአትከልቱን የተለየ ሽታ ለይቼ በማሽተት ለመብላት አሻፈረኝ እል ነበር በግሌም ጎልማሳ በምሆንበት ጊዜ ይህንን በፍጹም ከምግቤ እንደማልጨምረው ለራሴ ማልኩ ነገር ግን ወደ ጉልምስና ባደረግሁት ጉዞ ላይ አንድ ነገር ተከሰተ አትከልቱን መውደድ ጀመርኩ ከመጥላት ወደ መውደድ ገሻገርኩ ልክ እንደ እግዚአብሔር ቃል አትክልትን መብላት ማዘውተሬ የሚያስደስት ልማድ ሆነልኝ በዩ ኤስ ኔቪ ውስጥ ለሃያ ሰባት አመት ባገለገልኩበት ዘመን ከስራ ግዳጅ የተነሳ ወደ ተለያዩ ቦታዎች በመሄድ ከባለቤቴ ጋር በተለያየንባቸው ጊዜያት የተቀበልኳቸው ብዙ የፍቅር ደብዳቤዎች ነበሩ ልከ እንደሌሎቹ የመርከብ ተጓች እኔም በመርከብ ላይ ሳለሁ የተቀበልኳቸውን እነዚህን ደብዳቤዎች ደግሜ ደጋግሜ አነባቸው ነበር የተወሰነውንም ከፍል በቃሌ አሸመድደው ነበር የእግዚአብሔር ቃልም ከፈጣሪያችን የተጻፈልን የፍቅር ደብዳቤ ነው እንዲህ ባለ አከብሮትና ፍቅር ልናስተናግደው ይገባል የእግዚአብሔርን ቃል የምናከብርበት አንዱ መንገድ ስናሰላስለው ነው ማሰላሰል ተብሎ የሚተረጎመው የዕብራይስጡ ቃል አንድን ነገር ቀስ ብሎ መደጋገምን የሚያመለክት ነው ሁላችንም በአንድ ወቅት አንድን ነገር ድምጻችንን ዝቅ አድርገን ደጋግመን እናውቃለን እንደነዚህ አይነት ቃላት ኋላ ላይ ባንናገራቸው የምንመርጥ ቃላት ናቸው ጥድፊያ በሞላባቸው ሰአታት የመኪና ጭንቅንቅ በሚኖርበት ጊዜ እኔም አንዲህ ቀስ ብዬ የምናገራቸውና ኋላ ላይ የምጸጸትባቸው ቃላት ገጥመውኛል ነገር ግን አንዲህ ያሱ በነሲብ የምንናገራቸውን ቃላት በአግዚአብሔር ቃል ጥቅስ መለወጥን ተምሬአለሁ ልክ ነው የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶችን ቀስ ብዬ መናገርን ስለምድ ተገቢ ያልሆኑ ቃላትን ድንገት ከማልጎምጎም የሚያተርፍ መሳሪያ ሆኖ አግኝቼዋለሁ ጥቅሶቹን ድምጽ አውጥቶ መናገርም ወደ ህሊናዬ ዘልቀው እንዲገቡ ይረዳኛል ከአመታት በፊት የሚስቴ ደብዳቤዎች የእኔ አካል ሆነው እንደነበረ እነዚህ ጥቅሶችም አካሌ ሆነዋል የእግዚአብሔርን ቃል በአፋችን አውጥተን መናገር በእግዚአብሔር ቃል ለመደሰት የሚረዳ ዘዴ መሆኑን ለማስተዋል አንችላለን የመከራ በረከቶች የሕይወትን ወቅቶች አከብሩ የሕይወትን ወቅቶች ታከብራላችሁ። እስካሁን ተጉዛችሁ የመጣቸሁበትን የሕይወት ጎዳና መለስ ብላችሁ ስትመለከቱ እግዚአብሔር እንዴት አርምጃችሁን እንደመራው ስታጤኑት በግልጽ ልታዩት ትቸላላችሁ ይህ ሲሆን ከዮሴፍ ጋር እንዲህ ትላላችሁ «እናንተ ከፉ ነገርን አሰባችሁብኝ እግዚአብሔር ግን ዛሬ እንደ ሆነው ብዙ ሕዝብ እንዲድን ለማድረግ ለመልካም አሰበው ዘፍ ይህ አስገራሚ ነበር ዮሴፍ መለስ ብሎ ሕይወቱን ተመለከተና እግዚአብሔር ለአርሱ ከብርና ለባሪያውና ለሌሎች በሺኅ ለሚቆጠሩ ሰዎች በረከት ይሆን ዘንድ አንደሰራው አየ ዮሴፍ ሕይወቱን የኋሊት የመኖር አድል ቢሰጠው ወደ ጉድጓድ ውስጥ መጣሉን ለባርነት መሸጡን በባርነት ቤት መኖሩን ያለ አግባብ የተከሰሰውን ከስ በጭካኔ የተሞላውን የእስር ቤት ቆይታ በጠጅ አሳላፊው መረሳቱን አርሱ ራሱ ይመርጣቸው ነበርፊ ምከንያቱም እግዚአብሔር አነዚህን ግልጽ የሆኑ ጉስቁልናዎች ለመልካም ሊጠቀምባቸው ችሎ ነበርና አግዚአብሔር ወደ መልካም ሊለውጠው የማይችል ምንም አይነት ከፉ ነገር በሕይወታችሁ ላይ ሊደርስ አይችልም የመጽሐፍ ቅዱስ ወንድና ሴት ጀግኖች በመጨረሻ ወደ ደረሱበት መልካም ምዕራፍ አንዴት እንደደረሱ ተመልከቱ አብርሃም አስቴር ዮሴፍ ሩት ኤልያስ ኤልሳዕ ዝረዝሩ ይቀጥላል እነዚህ ሰዎች እግዚአብሔር ከለመንነው ወይም ከምናስው የበለጠ በእኛ ውስጥና በኩል በኃይሉ ታላቅን ነገር ሊያደርግ አንደሚቸል ያመኑ ናቸው ኤፌ በመጨረሻ የተባረከውን ሕይወት መኖር ይቻላል ምከንያቱም እግዚአብሔር አርሱን ለሚወዱት አጅግ አስከፊ የሆኑ ሁኔታዎችን ወደ በረከት መለወጥ ስለሚችል ነው የተባረከውን ሕይወት ለመኖር የሚያስቸሉ ወሳኝ አርምጃዎች ችላ ልትሏቸው የሚገባችሁን ነገሮች አወቁ ለኃጢአተኞች ምከር አምቢ በሉ በአከብሮት ነሩ በእግዚአብሔር ቃል ደስ ይበላችሁ የሕይወትን ወቅቶች አከብሩ ምርታማ በመሆን ቀጥሉ እግዚአብሔ ቃል የገባልንን ስኬቶች ተቀበሉ ብሩህ የወደፊት ሕይወት እንዳላችሁ ተጠባበቁ ኀጉቱቀቀቀቀቀሩቀሩቀ የሕይወትን ጫናዎች በአምነት ተጋፈጡ ቋቋመው አልቻልኩም አሁንም በድጋሚ ለሰፈር የቅርጫት ኳስ ግጥሚያ ማንም ሰው ሊመርጠኝ አልፈለገም አርግጥ ነው ሁልጊዜም ቢሆን የሚመርጡኝ መጨረሻ ላይ እየተናደዱና የግድ ሆኖባቸው ነው የአንደኛው ቡድን አምበል «እኔ ቢልን ወስጃለሁ» ይላል ሌላው ደግሞ «ለእኔ ደግሞ ላሪን ስጠኝ አንዲህ እያለ መመራረጡ ይቀጥልና ሁሉም ልጆች ተመርጠው እኔና አንድ በከራንች የሚሄድ ልጅ አስከምንቀር ይደርሳል ከዚያም ከሁለቱ አምበሎች አንደኛው ድል የተቀዳጀ ያህል እየተሰማውና እኔን በቡድኑ ውስጥ ባለማስገባቱ እጅግ እየተደሰተ እንግዲያውስ ከራንች የያዘውን እኔ አወስዳለሁ ይላል ከዚያም ሌላኛው አምበል አድለቢስነት እየተሰማው በብስጭት ቃላት እንግዲህ ምን አደርጋለሁ ቤሪ እኔ ቡድን ይግባ በአርግጥ የቅርጫት ኳስ ከህሎቴ እጅግ የከፋ ስለ ነበረ ይሆን። በነገር ሁሉ በጸሎትና በምልጃ ከምስጋና ጋር በአግዚአብሔር ዘንድ ልመናችሁን አስታውቁ እንጂ በአንዳች አትጨነቁ አአምሮንም ሁሉ የሚያልፍ የእግዚአብሔር ሰላም ልባችሁንና አሳባቸሁን በከርስቶስ ኢየሱስ ይጠብቃል» አንድ ነገር በሚያሳስበኝ ጊዜ በምስጋና በተሞላ ጸሎት አግዚአብሔር ማንኛውንም ችግር እንደሚፈታ በማመን በፊቱ ይው እቀርባለሁ በእግዚአብሔር በምታመንበት ጊዜ የእርሱ ሰላም የእኔን ጭንቀት ቦታ እንደሚይዝ በዚህም የሕይወትን ሸከሞች በቀላሉ ለመሸከም እንድቸል እንደሚያደርገኝ አስተውያለሁ የመከራ በረከቶች ጫናዎችን ተጠባበቁ ጭንቅና ጫና በሕይወታችን እንደሚመጡብን ስንጠብቅ ለመሸከም እንደሚቀለን ኢየሱስ ነግሮናል አንድ ጠዋት በአካባቢዬ በሌላ አዲስ መንገድ የሩጫ ስፖርቴን ለመስራት ወሰንኩ ልከ በአንዱ መንገድ አጥፍ እንዳልኩኝ ሃይለኛ የሆነ የውሻ ድምጽ አድሬናሊን የተባለው ሆርሞን በደም ስሮቼ ውስጥ እንዲለቀቅ አደረገ ምን እንደሚገጥመኝ ባላውቅም እጅግ ግዙፍ የሆነ ተናካሽ ውሻ አጠገቤ ሊደርስ አንደሚችል በመጠባበቅ ዙሪያዬን ቃኘሁ ይሁን እንጂ የተመለከትኩት በአንድ የታጠረ ግቢ ውስጥ አንድ ትንሸ ውሻ እኔን ፈጽሞ ሊጎዳኝ በማይችልበት ሁኔታ ውስጥ ሆኖ ነበር ከዚያ ቀን ቀጥሎ በዚያው መንገድ ባደረግኋቸው ሩጫዎቼ ልከ ያቺን መንገድ እጥፍ ስል የውሻውን ድምጽ ለመስማት እጠባበቃለሁ አሁንም በጣም በከፍተኛ ድምጽ ይጮኻል እንደዚሁም በታጠረው ግቢ ውስጥ አጥሩን ተከትሎ እስከ አጥሩ ጫፍ ድረስ አብሮኝ ይሮጣል ነገር ግን አገኘዋለሁ ብዬ ስለምጠባበቅ ምንም ከፉ ነገርን አልፈራም ልከ እንደዚያው ከርስቲያኖች መከራዎችንና ጫናዎችን መጠባበቅ አለባቸው ኢየሱስ እንዲህ ብሎአልና «ሰዎች ሁሉ መልካም ሲናገሩላችሁ ወዮላችሁ ሉቃ ሐዋርያው ጳውሎስ ደግሞ እንዲህ በማለት ያስጠነቅቀናልፁ «በእውነትም በከርስቶስ ኢየሱስ እግዚአብሔርን እየመሰሉ ሲኖሩ የሚወዱ ሁሉ ይሰደዳሉ» ጢምሞ እንደዚሁም በኢየብ ላይ የሰው ሕይወት አጭርና በሰልፍ የተሞላ እንደሆነ በግልጽ ያስረዳናል በ ቆሮ ባ የሚደርስብን ፈተና በሰው ሁሉ የሚደርስ እንደሆነ ተነግሮናል በመሆኑም በትከከለኛው መንገድ ለመራመድ የሚጓዝ ግለሰብ ሁሉ በሕይወቱ ችግር ይገጥመዋል በባልቲሞር በማድግበት ጊዜ ከወንድምና ከአህቶቼ ጋር በቤታችን ውስጥ በጨለማ ውስጥ በመደበቅ ምንም ነገር ይገጥመናል ብለው ባልጠበቁት ወንድም ወይም እህት ላይ ዘለን ጉብ በማለት «ጃዝነ አያልን በማስደንገጥ እንጫወት ነበር ታዲያ አንደዚህ አይነት ጨዋታ ከዚህ ቀደም ደጋግመን የተጫወትን ሰዎች ጨለም ያለ መታጠፊያ ላይ ስንደርስ አንድ ሊያስደነግጠን የቆመ ሰው አለን ብለን በማሰብ ብዙም አንፈራም ፍርሃቱን ያጠፋው ሊገጥመን የሚችል ነገር አለ ብለን መጠባበቃችን ነው ልከ አእንደዚሁም በሕይወት ጫና ሊፈጥሩ የሚችሱ ሁኔታዎች ሊገጥሙን ይችላሉ ብሎ መጠባበቅ ችግሮቹ አኛን የመጉዳት አቅም እንዳይኖራቸው ወይም እምነታችንን እንዳያናውጡ የማድረግ ችሎታ አለው በሕይወታችሁ የሚገጥሟችሁን ጫናዎች በድፍረት ተጋፈጡ ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ በሕይወታቸው ጫናዎች እንደሚመጡ በመጠባበቅ ሰላምን እንዲለማመዱ ከነገራቸው በኋላ ጫናዎቹንም መጋፈጥ ያለባቸው በድፍረት ሊሆን እንደሚገባ አስታወሳቸው በከባባቸው ሁኔታ ቁጥጥር ስር ሳይወድቁ ነጻነታቸውን እንዲያስከብሩ የፈለገው በመንገዳቸው ላይ የሚያጋጥሟቸውን እንቅፋቶች ሁሉ በድፍረት እየዘለሉ እንዲያልፏቸው ነበር አይዞአችሁ። በመከራችሁ ውስጥ የተሰወረውን በረከት ለማውጣት ከፈለጋቸሁ አንዳንድ ጊዜ ዝም ከሚል አዳኝና ጌታ ጋር እንዴት መጓዝ እንደምትችሉ መማር ያስፈልጋችኋል እግዚአብሔር ምንም ሳይናገር ዝም በሚልበት ጊዜ ያለመሸበር ችሎታን ማዳበር ያስፈልገናል እንደዚሁም ምንም አይነት ምላሽ እአንዳላገኛችሁ በሚሰማችሁ ጊዜ እንኳን አርሱ አየሰማ አንዳለ ማመን ያስፈልጋችትኋል እነ አብርሃም ዮሴፍ የአስራኤል ህዝብ ጌዲዮን ኢየሱስና ጳውሎስ የጠቀስኳቸው ስሞቾ ሁሉ የእግዚአብሔርን ዝምታ ተጋፍጠዋል ይሁን እንጂ ይህንን ዝምታ አንዴት ማስተናገድ እንዳለባቸው የተማሩና እግዚአብሔር ለሚያልፉበት መከራ ምንም ደንታ የሌለው በሚመስልበት ጊዜ እንኳን ሳይቀር በአርሱ በመታመን የሚገኘውን ታላቅ የበረከት መኸር የሰበሰቡ ናቸው በአብዛኛው እግዚአብሔር ብቅ ያለው ፈጽሞ ባልጠበቁት ጊዜ ሲሆን እነርሱም ሊሰሙትና ሊያደንቁት በሚችሉት መንገድ ነበር የተናገራቸው በእግዚአብሔር ዝምታ ውስጥ በትአግስት በመጠበቅ ሽልማታቸውን አጨዱ የሃዘንና የመከፋት ወቅቶችን ተቋቋሙ በማንኛውም የሕይወት ወቅት የአግዚአብሔርን ዝምታ ልንለማመድ እንችትላለን ምከንያቱም ጠላት አለንና ውጊያችንም ከስጋና ከደም ጋር ሳይሆን በሰማያዊ ሥፍራ ከሚገኙ የጨለማ ኃይላት ጋር ነው ኤፌ አንዳንድ ጊዜ ይህ የዝምታ ወቅት ልከ እንደ ሳሙኤል በልጅነት ዘመናችን ሊመጣ ይችላል በ ሣሙ እናቱ ሃና ለአግዚአብሔር ቀድሳ ከሰጠቸው በኋላ ሳሙኤል ከካህኑ ከኤሲ ጋር ለመኖር ሄደ የመከራ በረከቶች ሳሙኤልም ወደ ጉርምስናው እድሜ ሲገባ እግዚአብሔር ዝምታውን ሰበረና ተናገረው ሳሙኤል የካህኑ የኤሊ ድምጽ መስሎት ነበር እግዚአብሔርን እንዴት መስማትና ለአርሱም እንዴት ምላሽ መስጠት አንዳለበት መማር ነበረበት ንጉሥ ሳኦል ደግሞ የእግዚአብሔርን ዝምታ ሲለማመድ በመካከለኛ እድሜ ከልል ውስጥ ነበር ነብዩ ሳሙኤል ከሞተ በኋላ ንጉሥ ከአግዚአብሔር ሊሰማ ፈለገ ነገር ግን እግዚአብሔር ዝም አለው በመቅደሱ ውስጥ ያሉ ካህናት ከሰማይ ድምጽን ለመስማት የሚጠቀሙባቸውን ቴክኒኮች ቢጠቀምም እንኳን እግዚአብሔር ግን መልስ አልሰጠውም በመጨረሻም ሳኦል በዓይን ዶር የምትገኝን ጠንቋይ ፍለጋ በመሄድ ይጠይቀው ዘንድ የሳሙኤልን መንፈስ እንድታስነሳለት ፈለገ በ ሳሙ ሳኦል ይህንን ያህል የእግዚአብሔርን ዝምታ ለመስበር በአጅጉ ፈልጎ ነበር አንዳንድ ጊዜ የአግዚአብሔርን ዝምታ በሕይወታችን አመሻሽ አድሜ ላይም ልንጋፈጥ አንቸል ይሆናል ከሠላሳ አመት በላይ እናቴ የአልኮል መጠጥ ሱሰኛ ለነበረው አባቴ ትጸልይ ነበር እግዚአብሔርም ምንም መልስ አልሰጠም እያደግን ስንሄድም እኔን ወንድምና አህቶቼን ለአባታችን መጸለይን አንዳናቋርጥ ታደፋፍረን ነበር አኔም እጸልይ ነበር ነገር ግን በሂደት ተስፋ ቆረጥሁ አባቴ አሁንም በአልኮል መጠጥ ሱስ ውስጥ ተዘፍቆ የነበረ ሲሆን እግዚአብሔርም ዝም ያለ ይመስል ነበር እናቴ ግን መጸለይዋን ቀጠለች ከዚያም እግዚአብሔር በአመሻሹ እድሜዋ ላይ ዝምታውን በመስበር አባቴን በመለወጥ ከሱሱ ነጻ በማውጣት ተአምራቱን ሰራልን በሞተም ጊዜ ከርስቲያን ሆኖ ነበር የሞተው እናንተስ በየትኛው የአድሜ ወራት ውስጥ ነው ያላችሁት። በየትኛውም የሕይወት ወቅት ውስጥ የሚገኘውን ተግዳሮት አየተጋፈጣቸሁ ራሳቸሁን ብታገኙ የአግዚአብሔርን ዝምታ በትዕግስት በጽናትና በአምነት ልትጋፈጡ ትችቸላላችሁ ተስፋ ማድረግና መጸለይ ቀጥሉ የእግዚአብሔርን ዝምታ የሚለማመዱ ብዙዎቹ አግዚአብሔር የሚፈትናቸው ሰዎች ናቸው ወደ ከፍተኛ የትምህርት ከንውን ደረጃ ከመውጣት በፊት የመግቢያ ፈተና እንዳለው ሁሉ አግዚአብሔርም ልዩ ወደ ሆነ በረከት ልጆቹን ከማምጣቱ በፊት ይፈትናቸዋል ዮሴፍ የግብጽ ጠቅላይ ሚኒስትር ከመሆኑ በፊት የፈርኦንን ሰዎች ከረዳ በኋላ ሁለት አመት ለሚሆን ጊዜ በእስር ቤት መቆየት ነበረበት እግዚአብሔር ዝም ቢለውም ዮሴፍ ግን አላማረረም ወይም አላጉረመረመም እናም እግዚአብሔር መናገር በጀመረ ጊዜ ሃያ አራት ሰአት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በተሳካ ሁኔታ ባርያውን ከእስርቤት ወደ ከፍተኛ ስልጣን መሻገር ችሎ ነበር ፍርድን ሸሸቶ የተሰደደው ሙሴም ተመሳሳይ ልምምድ ነበረው ለአርባ አመታት የመከራ በረከቶች ከህጉ ሸሸቶ የአማቱን በጎች በሚዲያም በረሃ ይጠብቅ ነበር ቀን በቀን አመት በአመት ተመሳሳይ የሆነውን ስራውን ሲሰራ እግዚአብሔር ምንም ነገር አላለውም ነበር ነገር ግን አንድ ቀን ይህ በግዞት ላይ የነበረ መሪ ያለማቋረጥ የሚነድ ግን የማይቃጠል ቁጥቋጦ ተመለከተ ከዚያም ውስጥ የአግዚአብሔርን ድምጽ ሰማ እግዚአብሔርም ስለ አንድ ታላቅ በረከት ነገረው ምንም እንኳን ባለፈ ዘመኑ በወንጀል ድርጊት ውስጥ የነበረም ቢሆን ሙሴ የአግዚአብሔርን ሕዝብ ከግብጽ ሰንሰለት ፈትቶ ወደ ተስፋይቱ ምድር የነጻነት ሕይወት እንዲመራቸው ተመረጠ በዎቹ በአላባማ የአሜሪካ ግዛት ናት በነበረው የዜጎች መብት ንቅናቄ አፍሪካ አሜሪካውያን በአውቶብስ ያለመሄድ አድማ አድርገው ነበር ይህንንም ያደረጉት የሕዝብ መመላለሻዎችን በመጠቀም ረገድ የነበረውን የማግለል አሰራር ለመቃወም ነበር እናም ይህንን በማድረጋቸው የስማቸውን ከብር ለመጠበቅ በሚፈልጉ ሰዎች ዘንድ ተቃውሞ ገጥሟቸው ነበር ከአመት በላይ ለሚሆን ጊዜ ውርደትን ተከናንበው በመኪና ከሚሄዱ ይልቅ በአግራቸው መሄድን መርጠው በአቋማቸው ጸነኑ ወደ እግዚአብሔርም ጮኹ ነገር ግን ተቃዋሚ ኃይላት የሚያሸንፉ መሰለ ሰማይም ዝም አለ ጥረታቸው ሁሉ መና የቀረና ጠላቶቻቸውም ያሸነፉ በመሰለበት ጊዜ ግን ታላቅ በረከትን ተቀበሉ የዩኤስ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ለእነርሱ ፈረደላቸው ለወራቶች የቆየው የመለኮት ዝምታ የታላቅ በረከቶች ጅማሮአንድ ሙዚቃ ከመጀመሩ በፊት ያለውን የጸጥታ ጊዜ የሚመስል ሆነ በሕይወታችሁ የምትለማመዱት የአግዚአብሔር ዝምታ ለወደፊት ለተዘጋጀ በረከት አጩ መሆናችሁን የሚያሳይ ይሆን። » ዳን ባ ለዚህ የጸሎቱ መልስ መዘግየት ዳንኤል ተጠያቂ የሚሆንበት ምንም ምከንያት የለም አራተኛ ይህች ከአይሁድ ወገን ያልሆነች ሴት ከኢየሱስ ቃላት ውስጥ መልስ አግኝታ ነበር ምንም እንኳን በመጀመሪያ በቀጥታ ከእርሷ ጋር ያልተነጋገረም ቢሆን ለደቀመዛሙርቱ የተናገራቸውን በማዳመጥ ተስፋን ተመለከተች ከዚያም ውሾችን ስለማብላት የተናገራትን በጥንቃቄ ካዳመጠች በኋላ የራሱን ንግግር በመጠቀም ያላትን እምነት ገለጠቸለት እግዚአብሔር በሕይወታችሁ ዝም ሲላችሁ በቃሉ ውስጥ መልስን ፈልጉ የእግዚአብሔርን የተስፋ ቃሎች አጥብቃችሁ ያዙ በእግዚአብሔር የዝምታ ጊዜያት ውስጥ በጽናት ለመቆየት ከሚያስችሉ ምርጥ መንገዶች መካከል አንዱ የሰጣቸውን የተስፋ ቃሎች ማንበብና በእምነት የኔ ናቸው ብሎ መቁጠር ነው እርሱ ቃሉን እንደሚጠብቅና መቼም እንደማይዋሽ በማወቅ ለልጆቹ ሊያደርግ ተስፋ የሰጣቸውን ነገሮች አጥብቃችሁ ያዙ በሂደት በጽናት ያቺ ከአህዛብ ወገን የሆነች ሴት የአግዚአብሔርን ዝምታ ሰበረችው አናንተስ እግዚአብሔር ዝም ሲላችሁ በጸሎት ጸንታችሁ ለመቆየት ዝግጁዎች ናችሁ በ ነገ ላይ በቀርሜሎስ ተራራ ኤልያስ መስዋዕቱን የሚበላ አሳት ከሰማይ እንዲወርድ ወደ አግዚአብሔር ሲጸልይ አፋጣኝ ምላሽ ነበር የተቀበለው ይህ ግሩም ነው ይሁን እንጂ በምዕራፉ መጨረሻ ላይ ለዝናብ ሲጸልይና አግዚአብሔር ዝም ባለው ጊዜ የሆነው ከዚህ የተለየ ነበር ነገር ግን በጽናት ጠበቀ አግዚአብሔር እየሰማው እንዳለ ትንሸ ፍንጭ ማየት እስኪችል ድረስ ሰባት ጊዜ ጸለየ እግዚአብሔር ዝም በሚልበት ጊዜ ድምጹን እስኪያሰማ ድረስ በጽናት ጠብቁ እግዚአብሔር መልስ እስኪሰጣችሁ በጸሎት ጽኑ የመከራ በረከቶች የእግዚአብሔርን ዝምታ ለማስተናገድ የሚያስቸሉ ወሳኝ አርምጃዎች አትሸበሩ የሃዘንና የመከፋት ወቅቶችን ተቋቋሙ ተስፋ ማድረግና መጸለይ ቀጥሉ ከአግዚአብሔር ቃል መልስ ፈልጉ የእግዚአብሔርን የተስፋ ቃሎች አጥብቃችሁ ያዙ ጉኀቱቀቀሩቀሩቀ ተጠቀሙበት ወይም ታጡታላችሁ ዲሷ የዩ ኤሲ ሴናተር የምትማርከ ሴት ነበረች ሴናተሮች የህብረት ጊዜ አንዲኖራቸውና ስለ የሥራ ባልደረቦቻቸው የግል የእምነት ጉዞ ለመማር አድል በሚሰጣቸው በሴኔቱ ሳምንታዊ የቁርስ ጸሎት ፕሮግራም ላይ ንግግር ለማድረግ በቆመች ጊዜ የሁላችንም አይኖች በእርሷ ላይ ተተከሉ በመጣችበት ከፍለ ሃገር የአነጋገር ዘዬ ታሪኳን በሙሉ መተማመን ኃይልና አሳማኝ በሆነ መልኩ አቀረበች ምንም እንኳን ሴናተር ለመሆን ገና ለጋ ወጣት ብትመስለንም ከአፏ የሚወጡት ቃላት ግን እንድንሰማት ግድ ይሉን ነበር እንዲህም አለች «በሁለት ከርስቲያናዊ ምሳሌዎች ውስጥ ታላቅ ምሪትና ብርታት አግኝቻለሁ እነዚህም በማቴ ላይ የሚኘው የታላንቶቹ የመከሊቶቹ ምሳሌና በማቴ ላይ የሚገኘው የዘሪው ምሳሌ ናቸው እነዚህ ታሪኮች ለእግሬ መብራት ለመንገዴ ደግሞ ብርሃን ናቸው ግሩም ከሆነው ንግግሯ በኋላ እነዚህን ድንቅ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች እንደገና ለማንበብ በመጓጓት በዩ ኤስ ካፒቶል ህንጻ ላይ ወደ ሚገኘው ቢሮዬ በአሳንስር ተጓዝኩ ቢሮዬ እንደገባሁም ዘመናዊ ከሆኑት የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች መካከል አንዱን አነሳሁና ሁለቱ ምሳሌዎች ወደሚገኙበት ቦታ ከፈትሁ ሴናተሯ የተናገረችውን አንዳንድ ነገሮች በማስታወስ ሳነበው ይበልጥ ሕያው ሆነልኝ በመጀመሪያ ያነበብኩት የመከሊቶቹን ምሳሌ ሲሆን ከዚያም የዘሪውን ቀጥዬ አነበብኩ ይህ ንባቤ ደግሞ በዮሐ ላይ የሚኘውን የአምስት ሺህ ሰዎች በድንቅ የመመገብ ተአምርን እንዳነብ አነሳሳኝ በሦስቱም ውስጥ አንድ ተመሳሳይ የጋራ ሃሳብ አየሁ ይቬውም «ተጠቀሙበት አልያ ታጡታላችሁ የሚል ነው በተለይም ሦስተኛውን የመጽሐፍ ቅዱስ ሐሳብ ኢየሱስ የሚከተለውን በመናገር አጉልቶታል «አንድ ስንኳ እንዳይጠፋ የተረፈውን ፉርስራሽ አከማቹ » ዮሒ ከዚያም በማቴ ላይ ወደሚገኘው የመከሊቶቹ ታሪከ መጽሐፍ ቅዱሱን ከፈትኩና ማሰላሰሌን ቀጠልኩ የመከሊቶቹ ምሳሌ ወደ ሩቅ አገር ከመሄዱ በፊት ለአገልጋዮቹ መከሊቶችን የገንዘብ መጠን ነው ሰጥቶ ስለሄደ ሰው የሚናገር ነው ከላይ ሲታይ የመከሊቶቹ ከፍፍል ፍትሃዊ ላይመስል ይችላል ምከንያቱም አንዱ አምስት ሌላው ሁለት ሦስተኛው ደግሞ አንድ ብቻ ነበርና የተቀበሉት ጌታው አገልጋዮቹ ገንዘቡን ወስደው ሰርተውበትና አትርፈውበት እንደሚቆዩት አምኖ ሄደ ወራቶቹ በረሩ እናም ጌታቸው አገልጋዮቹ የመከራ በረከቶች ምን እንደሰሩ ሊጠይቅ መጣ የተሰጣቸውን በእጥፍ አትርፈው የቆዩት የመጀመሪያዎቹ ሁለቱ በስራቸው ከተደሰተው ቀጣሪያቸው የምስጋናና የአድናቆትን ቃላት ተቀበሉ ነገር ግን አንድ ታለንት ብቻ የነበረው ሰው እድለኛ አልነበረም የተሰጠውን ገንዘብ በምንም አይነት ስራ ላይ አላዋለውም ነበር እንዲህም በማለት በማጉምረም መለሰ ጌ። ታማኝነትን በተመለከተ ሁላችንም በእኩል ነው የምንታየው የጎደለን ችሎታ አለን ብለን የምናስበው ምንም ነገር በሕይወታችን ቢኖር ታማኝነትን በተመለከተ አግዚአብሔር ያስቀመጠው መመዘኛ ግን በሁሉም ሰው ሊደረስ የሚችል ነው ሁላችንም ታማኞች ሆነን መገኘት እንቸላለን አስተማማኝ መሆን ባሕርይን የሚጠይቅ ጉዳይ ነው ምከንያቱም በእግዚአብሔር ዘንድ ትልቅ ግምት ያለው ከንዋኔያችሁ ሳይሆን ባሕርያችሁ ነውና በሌላ አነጋገር ጽድቅ ትልቅ ስፍራ አለው ማለት ነው ሉቃስ በወንጌሉ እግዚአብሔር አንዴት ዘካርያስንና ኤልሳቤጥን የመጥምቁ ዮሐንስ ወላጆች ይሆኑ ዘንድ አንደመረጣቸው ሲዘግብ ጻድቅ ሰዎች ነበሩ በማለት ይጽፋል ሉቃ ባሕርያቸው በእግዚአብሔር ዘንድ ግምት የተሰጠውና ለፈለገው ተግባር ባደረገው ምርጫም ላይ ተጽእኖን እንዳሳደረበት አንመለከታለን በአስራ ስምንተኛው ከፍለ ዘመን የነበረው የነገረ መለኮት ሊቅ ጆናታን ኤድዋርድስ ይህንን ያስተዋለ ይመስላል ምከንያቱም በወጣትነቱ የሚከተለውን የአቋም መግለጫ ጽፎ ነበርናፁ «አግዚአብሔር ለተለየ ሥራ በምድር ላይ አንድ ሰው ቢፈልግ አንተን ሊመርጥ በሚችልበት ህይወት ተመላለስ ይህ አስደናቂ የሆነ ታማኝነት ነው አንዲህ ያለው ባሕርይና ታማኝነት ያላቸው ሰዎች ማንም የሚመለከታቸው ሰው ሳይኖር እንኳ ሁልጊዜ አምነት የሚጣልባቸው ናቸው ልጅ እያለሁ አንድ ሰው አውነተኛ የመከራ በረከቶች ባሕርይ የሚታየው በጨለማ ውስጥ ማንም ሰው በማያይህ ጊዜ ነው ብሎ ነግሮኝ ነበር ይህ እውነት አንደሆነ አምናለሁ በራችሁን ዘግታቸሁ የምታደርጉት ነገር አለም ሁሉ እያያችሁ ከምታደርጉት እጅግ የተለየ ነው የተለያዩ የመሬት አይነቶችን ልመዱ በአዲሷ ሴናተር የተጠቀሰው ሁለተኛው ታሪከ በማቴ ላይ የሚኘው የዘሪው ምሳሌ ነው ይህም ምሳሌ ከመከሊቶቹ ጋር የሚያመሳስለው መሪ ሐሳብ ያለ ሲሆን ይኹውም ተጠቀምበት አልያ ታጠዋለህ የሚል ነው በዚህ በሁለተኛው ታሪክ ላይ ገበሬው አራት የተለያዩ የዐፈር አይነቶች ላይ የወደቀን ዘር እንደዘራ ይናገራል እነዚህም የማያሰርግ ጥልቀት የሌለው የተጨናነቀና የተዘጋጀ ዐፈሮች ናቸው ከመጀመሪያው ዐፈር ላይ ወፎች ዘሩን ለቀሙት ጥልቀት ከሌለው ዐፈር ላይ ደግሞ ዘሩ ቶሎ ቢበቅልም ነገር ግን በዚያው ፍጥነት ደግሞ ደረቀ ሦስተኛው የዐፈር አይነት ደግሞ መልካም ሰብል ሰጥቶ የነበረም ቢሆን ነገር ግን በአሾህ ታነቀ የለሰለሰው ዐፈር ግን መልካም ሰብልን ያስገኘ ሲሆን «አንዳንዱ መቶ ሌላው ስልሳ ሌሎቹ ደግሞ ሰላሳ አፈሩ ማቴ ይህ ታሪከ ብዙ ጠቃሚ ትምህርቶች አሉት የመጀመሪያው ውድቀት ቋሚ ሁነት መሆን እንደሌለበት ይነግረናል ታለንቶቻቸውን በአግባቡ የሚጠቀሙ ሁሉ ከሚዘሩት ከመቶ እጁ መልካም መሬት ሊያጣ አንደሚችል ያስተውላሉ ነገር ግን ትልቁ ነገር በመዝራት ታማኝ ሆኖ መቀጠል ነው ሁለተኛ ይህ ታሪከ የመጽናትን አስፈላጊነት ያስተምራል ገበሬው ምርቱ የዘገየ በሚመስልበት ጊዜ እንኳን መዝራቱን ቀጠለ ገበሬው ተስፋ በመቁረጥ መዝራቱን አቁሞ ቢሆን ኖሮ መልካም መሬት ባላገኘ ነበር ሦስተኛ ይህ ታሪከ የምናጭደው የዘራነውን ብቻ ሳይሆን ብዙ ጊዜ ከዚያ በላይ የምናጭድ መሆኑን ያስተምረናል ምንም እንኳን ከተዘሩት ዘሮች አብዛኞቹ በመልካም መሬት ላይ ባያርፉም መልካም መሬት ላይ የወደቁት ግን በግሩም ሁኔታ ነበር ፍሬ የሰጡት ከዚህ በተጨማሪ ይህ የመዝራትና የማጨድ ህግ ሲገታ የማይችል እስከ ዘመን መጨረሻ ድረስ የሚቀጥል እንደሆነ አግዚአብሔር ተናግሮአል ዘፍ ታለንቶቻችንን በታማኝነት በምንጠቀምበት ጊዜ ምርት እንደምናገኝ ጥርጥር የለውም ከተለያዩ የመሬት አይነቶች ጋር በምንጋፈጥበት ጊዜ መንፈሳዊ ሥሮቻችንን በጥልቀት መዘርጋትን ይጠይቃል ይህንን በአሾህ መካከል ከወደቁት ዘሮች መመልከት እንቸላለን መጽሐፍ ቅዱስ እሾሆቹ «የዚህም ዓለም አሳብና በባለጠግነት መታለል እንደሆኑ ይናገራል ማቴ እነዚህ ቸግሮች ዘሮቹን የሚያጠፏቸው ሥር ስለሌላቸው ነው መንፈሳዊ ሥሮችን ማሳደግ ታዲያ ምን ያህል አስፈላጊ ነው። ጎርፍ ስለገጠማቸው ሁለት ቤቶች በተናገረው ምሳሌ ላይ ኢየሱስ ይህ እጅግ አስፈላጊ እንደሆነ ገልጾአል ማቴ አንደኛው ቤት ፈረሰ ሌላኛው ግን ጸንቶ ቆመ ጸንቶ የቆመው ቤት የሚወከለው የአግዚአብሔርን ቃል በመስማት በማስተዋልና በመተግበር ጽኑ መሰረት ያላቸውን ሰዎች ነው ታለንታቸውን ለእግዚአብሔር መጠቀም የሚፈልጉ ሁሉ የእግዚአብሔርን ቃል በመስማትና በመታዘዝ የሚገኘው ጠንካራ መሠረት ያስፈልጋቸዋል ይህ ደግሞ በሕይወት ለሚያጋጥሟቸው የተለያዩ የአፈር አይነቶች የተዘጋጁ እንዲሆኑ ይረዳቸዋል እግዚአብሔርን በሳምንቱ የመጨረሻ ቀናት ብቻ የመከራ በረከቶች በመፈለግ መንፈሳዊ ሥሮቻችሁን በጥልቀት ማሳደግ አትችቸሉም የከርስቶስን ሕይወት የተመለከተ ሁሉ በነበረው የአምልኮ ሕይወት መደነቁ አይቀሬ ነው እጅግ የላቀ መንፈሳዊ ብቃትን አሳይቶ ነበር ሉቃ እንደሚነግረን ኢየሱስ ብዙ ጊዜ በገለልተኛ ስፍራ ከአባቱ ጋር በጸሎት ለመገናኘት ጊዜ ያሳልፍ ነበረ አንዳንድ ጊዜ ይህንን ያደርግ የነበረው በማለዳ ነበር ማር ብዙ ጊዜ ሌሊቱን በሙሉ በጸሎት ያሳልፍ ነበር ሉቃ መንፈሳዊ ሥሮቹ ጥልቅና ጥብቅ ነበሩ ይህም «ነውርን ንቆ በፊቱም ስላለው ደስታ በመስቀል ታግሦ አንዲያልፍ አደረገው ዕብ እኛም የከርስቶስን ምሳሌነት በመከተል በመከራዎች አንድንጸና በደስታ አንድንሞላ አንደዚሁም ስቃዮቻቸንን ሌሎችን ለመባረክ እንጠቀምባቸው ዘንድ መንፈሳዊ ሥሮቻችን በጥልቀት መዘርጋት አለባቸው ሥራችንን በጥልቀት ለመስደድ ስንዘጋጅ በሕይወት ውስጥ ልናደርግ የምንቸለው ነገር ቢኖር ዘሩን መዝራትና ውሃ ማጠጣት ብቻ እንደሆነ ልናስታውስ ይገባል ሐዋርያው ጳውሎስ ምንም እንኳን ሰዎች ቢተከሉና ውሃ ቢያጠጡም ፍሬ አንዲያፈራ የሚያደርገው አግዚአብሔር ብቻ እንደሆነ ይነግረናል በ ቆሮ ታለንቶቻችንን በደንብ ስንጠቀምባቸው ዘሮችን እየዘራን ነው እግዚአብሔር ደግሞ የዘራነውን ሊያሳጭደን ቃል ገብቷል በላ በመሆኑም መልካም በማድረግ እጃችን እንዳይዝል «ባንዝልም በጊዜው አናጭዳለንና » በማለት ይመከረናል ገላ የአስራ ስምንተኛው ከፍለ ዘመን የብሪቲሸ ጠቅላይ ሚኒስተር ዊልያም ፒት በጓደኛቸው በዊልያም ዊልበርፎርስ ልብ ውስጥ የባሪያን ንግድ ማስወገድን በተመለከተ ዘሩን ዘርተውና አጠጥተው ነበር ዘሮቹም በቀሉ የብሪቲሸ ፓርላማ እንደ ህግ አድርጎ አስኪያጸድቅ ድረስ ለሃያ አመታትም ዊልበርፎርስ የባርያን ንግድ በመቃወም ንግግር አደረጉ እናንተስ ምን አይነት ዘር እየዘራችሁ ነው። ለየት ካሉ ሰዎች ጋር ተገናኙ አንዳንድ ጊዜ አርካታን የምናጣበት ምክንያት ለየት ያሉ ሰዎችን ለማግኘት ከመንገዳችን መውጣትን ችላ ስለምንል ነው ምናልባትም ግንኙነት የምናደርገው በኢኮኖሚ በማህበራዊ ወይም በዘር ከእኛ ጋር ተመሳሳይነት ካላቸው ሰዎች ጋር ብቻ ሊሆን ይቸላል ይህ ኢየሱስ ያልፈጸመው ስህተት ነበር ከጉዞዎቹ በአንደኛው በሰማርያ መንገድ አድርጎ ሄደ ይህ ደግሞ በአርሱ ዘመን የነበረ አንድ አይሁድ ፈጽሞ የማያደርገው ነገር ነበር ኢየሱስ ግን ለሰማርያዋ ሴት ዘላለማዊ አርካታን ለማስገኘት የተከለከለውን መንገድ ተጓዘበት ኋላ ለደቀ መዛሙርቱ የተሰማውን የግል እርካታ አንዲህ በማለት ነበር የነገራቸው «እናንተ የማታውቁት የምበላው መብል ለእኔ አለኝ» ዮሐ ከዚህች ሴት ጋር በነበረው ጊዜ ረሃቡን የሚያስረሳው ነገር አገኘ ሴቲቱም ለነፍሷ እርካታ የሚሰጣትን ነገር ተቀበለች ከ የመከራ በረከቶች ከአኛ ለየት ባለ ሁኔታ ውስጥ ካሉ ሰዎች ጋር በተለይም ከእኛ በባሰ ሁኔታ ላይ ከሚገኙ ሰዎች ጋር አብረን ስንሆን በእጃችን ላይ ላለው ነገር የተሻለ ግምትና አድናቆት እንድናዳብር ይረዳናል አንድ ሰው እንዲህ ብሎ እንደተናገረው እግር የሌለው ሰው እስካገኝ ድረስ ጫማ ስለሌለኝ አማርር ነበር ስለ እርካታ መማር የሚፈልጉና በሕይወታቸውም እርካታን መለማመድ የሚሹ ሁሉ ከራሳቸው ቀጠና ወጥተው ከሌሎች ጋር መገናኘት አለባቸው ሌሎችን መባረከ በጎ የሆነ ዘላለማዊ ውጤት ሊኖረው ይቸላል እግዚአብሔር የመጀመሪያውን እርምጃ እንደሚራመድ ተጠባበቁ ከዮሐ የምንማረው ሁለተኛው ትምህርት እግዚአብሔር የመጀመሪያውን እርምጃ እንደሚራመድ መጠባበቅን ነው ኢየሱስ በሌላ ስፍራ እንዲህ ብሎአል «የላከኝ አብ ከሳበው በቀር ወደ እኔ ሊመጣ የሚትል የለም» ዮሐ ይህ አስደናቂ የሆነ አርፍተ ነገር አግዚአብሔር አኛን ለመሳብ የሚከታተለን አምላከ እንደሆነ ያስታውሰናል ከእኛ በላይ ስለ እነርሱ ደህንነት እግዚአብሔር ይበልጥ እያሰበ እያለ በምንወዳቸው ሰዎች ላይ «ምን ይደርስባቸው ይሆን። » ዘፍ ወደ ሞት የሚወስድ መንገድ ስለ መሆኑ በሚነገርለት መንገድ ላይ ማን ጉዞን መጀመር ይፈልግ ይሆን ይሁን እንጂ አጥፊ ውጤቶች እንዳሉት እየተነገራቸው ብዙዎች በኃጢአት ጎዳና አዘውትረው ይጓዛሉ መጽሐፍ ቅዱስ አንዲህ ይላል «የኃጢአት ደመወዝ ሞት ነውና» ሮሜ ይህንን በማስተዋል ማንም ሰው በኃጢአት ወስጥ ያለውን ጥፋት ሳያጤን ተግባሩን ሊለማመደው አይገባም ምክንያት መስጠትን ተቃወሙ ብዙ ጊዜ ከስነ ምግባር ህግ ጋር የሚቃረነውን ድርጊታችንን በማሕበረሰቡ ዘንድ ተቀባይነት ያላቸውን ሰበቦች በመፈለግ ስለ ኃጢአታችን ምከንያት ለመስጠት እንሞከራለን ሃቀኝነትን ከመለማመድ ይልቅ የሚጠበቅብንን ከማድረግ ለማፈንገጥ የምንቸልባቸውን ትንንሽ ቀዳዳዎች እናስሳለን ብዙ ጊዜ ራሳቸንን ሕግ የማይመለከተን አድርገን እናስባለን «አንደኔ ያለው በጣም አስፈላጊ ሰው ከእኔ ያነሰ ከህሎትና ስጦታ ካላቸው ሰዎች በተሻለ ትልቅ ነጻነት ሊሰጠው ይገባል» እንል ይሆናል ነገር ግን አግዚአብሔር እንደዚህ ይላል አንደርሱ አይደለም ጳውሎስ በሕሊናችን ልንመራ እንደሚገባን ያስተምረናል «በእምነትም ያልሆነ ሁሉ ኃጢአት ነው ሮሜ በሌላ አነጋገር በእምነት ከመንቀሳቀስ ዘወር ብለን እኛ መልካም የመሰለንን ነገር ብቻ የምናደርግ ከሆነ ኃጢአት እያደረግን ነው ነገረ መለኮታዊ መረዳታችን መቶ በመቶ ትክከል በመሰለን ጊዜ እንኳን ሳይቀር እግዚአብሔር እንድንመለከተው በሰጠን ችሎታ ልከ ብርሃንን መከተል ያስፈልገናል አምነታችንንና ልባችንን ስንከተል በነገረ መለኮታዊ መረዳታችንን ትክከል መሆን ሁለተኛ ደረጃን ይይዛል ምከንያቱም በአስተምህሮ ጉዳዮች ላይ ሁላችንም «በመስታወት እንደሚያይ ሰው በድንግዝግዝ እንመለከታለንና ቆሮ ይህንን ስለ እግዚአብሔር አስተማማኝ የሆኑ የእውነት አስተምህሮዎች የሉትም አያልኩ አይደለም ምከንያቱም የሕጉ መጠይቆች ምንም የመከራ በረከቶች አይነት ድርድር ውስጥ የሚገቡ ጉዳዮች አይደሉምና ይልቁንም አንዳንድ ጊዜ ነገሮች በጥቁርና በነጭ ግልጽ ብለው መቀመጥ በማይችሉበት ግራጫማ ገጽታ ውስጥ ሕይወት ልትከተን ትቸላለች ሁለት ትክከል በሆኑ ነገሮች መካከል አንድንመርጥ እንጠየቅ ይሆናል ያን ጊዜ ታዲያ በህሊናችን ውስጥ ሹከ የሚለንን ድምጽ ልንሰማና በአምነትም ልባችን ያረፈበትን ነገር ለማድረግ ወደፊት መገስገስ ያስፈልገናል ማለት ነው አስፈላጊ ሲሆን በሩጫ ሽሹ ጳውሎስ የእምነት ልጁን ጢሞቲዎስን እንዲህ በማለት ይመከረዋል «ከከፉ የጎልማሳነት ምኞት ግን ሽሽ በንጹሕም ልብ ጌታን ከሚጠሩ ጋር ጽድቅን እምነትን ፍቅርን ሰላምን አጥብቀህ ተከተል። እርሷም ከእናቷ ጋር ከተማከረች በኋላ እንዲህ በማለት መልሷን ሰጠች «የመጥምቁ የዮሐንስን ራስ በዚህ ወጭት ስጠኝ ሄሮድስ እጅግ አዘነ ነገር ግን በእንግዶቹ ፊት ቃሉን በማጠፍ ሃፍረትን ከሚከናነብ ይልቅ የዮሐንስን አንገት ማስቆረጥ መረጠ ምከንያቱም አደርጋለሁ ያለውን ቢቀይር ዝናውን የሚያጣ መሰለው ይልቁንም በአለማችን ከተነሱት ታላላቅ ነብያት መካከል አንዱ የሆነውን ሰው አንገት እንዲቆረጥ አደረገ በፈተና ከመሸነፍ የሚታደገን ከሆነ ሃፍረትን መለማመድንም ቢሆን በፈቃደኝነት ልናስተናግድ ይገባል የመከራ በረከቶች የጸሎትን ኃይል ተጠቀሙ ማንኛውም ሰብአዊ ፍጡር ካለፈበት ፈታኝ የሆነ ነገር ሁሉ እጅግ የሚበልጥ ልምምድ የተከሰተው በጌተሰማኔ የአትከልት ቦታ ነበር በዚህ ሥፍራ ኢየሱስ በሰማያት ካሱ ኃይላት ሁሉ ጋር የተፋለመበት ሲሆን የተጠቀመበትም አንዱና ዋንኛ መሳሪያው ጸሎት ነበር ማቴ የደቀ መዛሙርቱን የጸሎት ድጋፍ ፈልጎ የነበረም ቢሆን እነርሱ ግን ከመማለድ ይልቅ መተኛትን መረጡ ስለዚህም ኢየሱስ ለብቻው በቀረበት ስፍራ ቀራኒዮን ለመጋፈጥ ጉልበትን ያሰባሰበው የጸሎትን ኃይል በመጠቀም ነበር ይህ ደግሞ አምብዛም አስገራሚ አይደለም ምከንያቱም እርሱ ራሱ የተስፋ መቁረጥ መድሃኒቱ ጸሎት እንደሆነ አስተምሮ ነበርና እንዲያውም «ሳይታከቱም ዘወትር ሊጸልዩ እንዲገባቸው ሉቃ ነግሮአቸው ነበር የሕይወት ጎዳና ላይ ችግሮች ሊገረስሷችሁ ሲደርሱ ፈተናዎቻችሁን በጸሎት መግራትን ተማሩ የቀራኒዮን ፈተና ኢየሱስ የገራው በዚህ መልኩ ነበር በመስቀል ላይ ሆኖ የተነፈሳቸው የመጀመሪያ ቃላት ጸሎት ሲሆኑ ደጋግመው መደመጥ የሚገባቸው ናቸው «አባት ሆይ የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው » ሉቃ ከዚያም ቆየት ብሎ ከመዝ እንዲህ በማለት ጠቀሰ «አምላኬ አምላኬ ለምን ተውኸኝኑ ይህንን በማለቱ የተስፋ መቁረጥና የብቸኝነት ቃል እየተናገረ ሳይሆን ነገር ግን በቅዱሳት መጻሕፍት ላይ የተጻፈውን እየጸለየ ነበር ጸሎት ፈተናን ድል ለመንሳት ተመራጭ የጦር መሳሪያ ነው ተጠያቂነትን የሚያለማምዱ ወዳጆች ይኑሯችቸሁ ኢየሱስ በጌተሰማኔ በጸለየበት ጊዜ አብረውት የነበሩ ወዳጆች ነበሩ ጴጥሮስ ያዕቆብ እና ዮሐንስ የልቡን ሁሉ የሚነግራቸው ወዳጆቹ ሲሆኑ ከአነርሱም መጽናናትን ሊቀበል ይቸል ነበር በተለያዩ ወሳኝ የሆኑ ጊዜያት ከኢየሱስ ጋር የነበሩ ሲሆን የኢያኢሮስን ልጅ ሲያስነሳና በመገለጥ ተራራ ላይ አብረውት ነበሩ ልከ እንደ ኢየሱስ እኛም እንዲህ ያለ ወዳጅነትን ልናዳብር ያስፈልገናል በቡድን ውስጥ ኃይል አለ ምናልባትም ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ሁለት ሁለት እያደረገ የላከበት አንዱ ምክንያት ይሄ ሊሆን ይችላል ሉቃ በሁሉም ጊዜ ማለት ይቻላል ሁለት ሰዎች ከአንድ የተሻለን መስራት ይትላሉ በመከብብ መጽሐፍ ላይ እንደተቀመጠው ድካማቸው መልካም ዋጋ አለውና አንድ ብቻ ከመሆን ሁለት መሆን ይሻላል። ንጉሥ ሕዝቅያስ ነብዩ ኢሳያስ አግዚአብሔር ያለውን እንዲህ በማለት ሲነግረው «ትሞታለህ እንጂ በሕይወት አትኖርምና ቤትህን አስተካከል»ኢሳ እጅግ አዘነ ታሞ የነበረው ንጉሥ መስማት ይፈልግ የነበረው እንዲህ አይነቱን ዜና አልነበረም ነገር ግን ሕዝቅያስ ስለ ቅድስና ኃይል ያውቅ ነበር ፊቱን ወደ ግድግዳው አዞረና በጥልቅ ስሜት የተሞላውን የሚከተለውን ጸሎቱን አቀረበ «አቤቱ በፊትህ በእውነትና በፍጹም ልብ እንደ ሄድሁ ደስ የሚያሰኝህንም እንዳደረግሁ ታስብ ዘንድ አለምንሃለሁ» ኢሳ ከዚያም እጅግ አምርሮ አለቀሰ እግዚአብሔርም ጸሎቱን ሰማው እንባውም ተመለከተ ነብዩ ኢሳያስ ቤተመንግስቱን ለቆ ከመመለሱም በፊት አግዚአብሔር እንዲህ የሚልን ቃል ላከለት «የአባትህ የዳዊት አምላከ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ጸሎትህን ሰምቻለሁ እንባህንም አይቻለሁ እነሆ በዕድሜህ ላይ አሥራ አምስት ዓመት አጨምራለሁ ተቃውሞን በድፍረት ለመጋፈጥ ቅዱስ የሆነን ሕይወት ለመኖር መትጋት አለብን ሕዝቅያስ በጸሎቱ ከእግዚአብሔር ጋር ለመከራከር ያቀረበው እርሱን ደስ ለማሰኘት ያደረገውን ጥረት ሲሆን በመዝ ቫ ላይ የተጻፈውን ከግምት ውስጥ በማስገባት ነበር «አንተ ጻድቁን ትባርከዋለህና አቤቱ እንደ ጋሻ በሞገስ ከለልኸን» ይህ ማለት የምንጸድቀው በስራችን ነው ለማለት አይደለም ነገር ግን ከልጆቻችን ታዛቹ ከአመጸኞቹ ይልቅ ብዙ መልካም ነገሮችን አንደሚቀበሉ የቅድስና ኑሮን መጠማጠም እግዚአብሔር ያዘጋጀልንን በረከት ለመውረስ አንድንችል ያደርገናል በመዝ ላይ እንደተቀመጠው ይሆናል «እግዚአብሔር በቅንነት የሚሄዱትን ከመልካም ነገር አያሳጣቸውም የድርጊት ሰዎች ሁኑ በአስራዎቹ እድሜ ውስጥ ሳለሁ በደረሰብኝ የመውደቅ አደጋ ጥርሴ ተሸረፈ የቤተሰቤ የመከራ በረከቶች የኢኮኖሚ አቅም ወደ ጥርስ ሃኪም ጋር በመሄድ ጉዳቱን ለማስተካከል እንድችል ስለማይፈቅድልኝ ኑሮን በተሸረፈ ጥርስ መኖር ቀጠልኩ የሁለተኛ ደረጃና የኮሌጅ ትምህርቴን እስከጨርስ ድረስ የተሸረፈውን ጥርሴን ነበር ለፈገግታ ብልጭ የማደርገው በመጨረሻ በኖርዝ ካሮላይና ውስጥ የቤተከርስቲያን ፓስተር ሆፔ ስሰራ የቤተከርስቲያኑን አገልግሎት ጨርሰን ስንወጣ አንዱ አባል ያናግረኝ ጀመር ፓስተር የተሸረፈውን ጥርስህን ማስተካከል አንደሚቻል ታውቃለህ እኔ ደግሞ የጥርስ ሃኪም ነኝ ወደ ቢሮዬ ብትመጣ ያለ ምንም ከፍያ አስተካከልልሃለሁ እኔም የተባለውን አደረግኸሁኝና ብዙም ሳይቆይ ምንም ሳልሸማቀቅ በፈገግታ ጥርሶቼን ማብለጭለጭ ጀመርኩ ይህ ከሆነ በኋላ ለብቻዬ ስቀመጥ ስለ ጥርሴ አንድ ነገር ለማድረግ ለምን ይኹንን ያህል ጊዜ እንደወሰደብኝ ማሰብ ጀመርኩ የማስተካከሉ ስራ የፈጀው በጣም ጥቂት ደቂቃዎችን ብቻ ነበር ይሁን እንጂ ይህንን ቀላልና ብዙም ውድ ያልሆነ ውጫዊ ገጽታዬን የማስተካከል እርምጃ ከመውሰዴ በፊት የቤተከርስቲያኔ አባል እኔን አስኪያነቃኝ ቆይቼ ነበር በተለይ ተቃውሞን በምንጋፈጥበት ጊዜ የድርጊት ሰው ሆኖ አለመገኘት አደጋ አለው በሕይወት ጎዳና የሚገጥሙንን ተቃውሞዎች በቆራጥነት ለመጋፈጥ ከፈለግን የድርጊት ሰዎች መሆን ያስፈልገናል አጋር ፈልጉ በሕይወት ውስጥ የሚገጥማችሁን ተቃውሞ ብቻችሁን ለመጋፈጥ አትሞከሩ ይልቁንም አጋር ፈልጉ ከውኃ ጥፋት በኋላ ኖህና ልጆቹ በዘሮቻቸው ምድርን ሲሞሏት ሳለ ሰናዖር ምድር የሚኖሩ ሰዎች ቀጥሎ ለሚመጣ የውሃ ጥፋት አደጋ ለመዘጋጀት አስበው ወደ ሰማይ የሚደርስ ግንብ መስራት ጀመሩ ዘፍ ዝ ሰማይ ጠቀስ የሆነውን ይህንን ግንብ ለመስራትም ህዝቡ አንድ ሆኑ ከዚያም አግዚአብሔር እንዲህ አለ «ኑ እንውረድ አንዱ የአንዱን ነገር አንዳይሰማው ቋንቋቸውን በዚያ እንደባልቀው» ዘፍ እግዚአብሔርም ቋንቋቸውን በመለዋወጥ አንዲምታታባቸው አደረገ ለከፋት የተሰበሰበ ሰብአዊ ፍጥረት የማይቻል የሚመስልን ነገር ማድረግ ከቻለ ለመልካምም የተሰበሰቡ ሰዎች ተመሳሳዩን የማከናወን ጉልበት ማግኘት ይችላሉ ለዚህ ነው ተቃውሞን እየተጋፈጡ ያሉ ሰዎች አጋር መፈለግ ያለባቸው መኪ ደግሞ አንደዚህ ይላል አንዱም አንዱን ቢያሸንፍ ሁለቱ በፊቱ ይቆማሉ በሦስትም የተገመደ ገመድ ፈጥኖ አይበጠስም ይህ እንዴት አውነት ሊሆን ይችላል አንዱ አንድ ሺህ ማባረር የሚችል ከሆነ ሁለቱ ደግሞ ሁለት ሺኅ ማባረር አለባቸው ይሁን አንጂ ወደ እግዚአብሔር ሂሳብ ስንመጣ የተለየን ስሌት ነው የምናገኘው መልካም ሰዎች ህብረት ሲያደርጉ ህብረታቸው የሚፈጥረው ጉልበት እያንዳንዳቸው ከሚያመነጩት ድምር ውጤት በላይ ነው ይህንን በዳዊትና በዮናታን ታሪክ ውስጥ መመልከት እንቸላለን የአስራኤል መንግስት አልጋ ወራሽ የነበረው ዮናታን የዳዊትን ሕይወት ከሞት ለመታደግ የእርዳታ የመከራ በረከቶች እጁን ዘረጋ በ ሳሙ የዮናታን አባት ንጉስ ሳኦል ዳዊትን ሊገለው ፈልጎ የነበረው የስልጣኑ ተቀናቃኝ እንደሆነ በማሰቡ ምከንያት ነበር ይሁን እንጂ ዮናታን የአባቱን የግድያ ሴራዎች ለዳዊት በመንገር ህይወቱን እንዲያድን ያስጠነቅቀው ነበር ምንም እንኳን ለዮናታን ይህንን ማድረግ በአባቱ አግር ተተከቶ ወደ ዙፋኑ ላይ እንዳይወጣ የሚያደርገውም ቢሆን እርሱ ግን ያደርገው ነበር ዳዊት የንጉሥን ተቃውሞ በሜጋፈጥበት ጊዜ በንጉሱ ልጅ ዘንድ አጋር ማግኘቱ ምን ያህል ትግሉን አንደለወጠው አስቡ። ኢየሱስ እንደሚሞት ታውቅ ነበር ወደ ቤታቸው ለጉብኝት በሚመጣበት ጊዜ ከእግሮቹ ስር በመቀመጥ ከኢየሱስ አስራ ሁለት ደቀ መዛሙርት የመከራ በረከቶች የሚበልጥ ነገረ መለኮታዊ መረዳትን ሳታገኝ አልቀረችም እነርሱ በምድራዊ መንግስት ውስጥ ስልጣንን ለማግኘት ሲሻኮቱ የማርያም ልብ ግን ወደ ቀራኒዮ አመራ ከመሞቱ በፊት ጌታዋን ለማከበር የነበራት ጽኑ ፍላጎት በእሁድ የትንሳኤ ጠዋት ወደ መቃብሩ አንዳትሄድ አደረጋት የቢታንያዋ ማርያም አሁድ በማለዳ ተነስተው የኢየሱስን አስከሬን ሽቶ ለመቀባት ከሄዱት መካከል አልበረችም ምክያቱም አርሱን በማጣት ለሚገጥማት መከራ አስቀድማ በማጣት ማግኘት በሚቻልበት ጎዳና በመሄድ ተዘጋጅታ ነበርና አለማዊው አመለካከት በማጣት የማግኘትን መርህ ያገላብጠዋል ከመስጠት ይልቅ መቀበል በረከት እንደሆነ ያውጃል ይሁን እንጂ ይኹ በቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ ከተጠቀሱት አያሌ ታሪኮች ጋር የሚቃረን አካሄድ ነው ታሪከ ለተቀባዮች ሳይሆን ለሰጭዎች ርህራጌን ያሳያል ለምሳሌ ስለ ሩዝቬልት ወይም ቸርቸል ወይም ጋንዲ ወይም ሉተር ኪንግ የሃብት መጠን ማንም ሰው አያወራም ይልቁንም እነዚህ ታላላቅ ሰጪዎች ለሰብአዊ ዘር ያበረከቱት ከነበራቸው ሃብት የሚበልጥን ነገር ነበር በተመሳሳዩ በሕዝቧ ላይ የዘር ማጥፋት ጭፍጨፋ በተዘጋጀ ጊዜ አስቴር ወደ ንጉስ አርጤከሰስ ሕይወቷን መስዋዕት አድርጋ በመግባት ሐማን በአይሁድ ላይ የጠነሰሰውን ሴራ አጋለጠች በዚህም ድርጊቷ ማጣት ከሚመስል ድርጊት ማግኘትን እንደተለማመደችና መከራው ወደ በረከት እንደተለወጠ አንመለከታለን እንዲሁም ሩት የኢየሱስ የዘር ሐረግ ውስጥ ልትገባ የቻለችው ኑአሚንን በታላቅ መከራዋ ወቅት ትታት ላለመሄድ በልግስና መንፈስ ተሞልታ አሻፈረኝ በማለቷ ነበር ሃናም ልጄን ለአስራኤል ታላቅ ነብይ ይሆን ዘንድ በልግስና መልሳ በቤተመቅደሱ እንዲያገለግል በሰጠችው ጊዜ ያገኘችውን ታላቅ ትርፍ እናስታውሳለን ታሪከና ቅዱሳት መጻሕፍት በልግስና የመስጠትን ውጤታማነት ደግመው ደጋግመው ይመሰከራሉ በሦስተኛ ደረጃ ልግስና በማጣት ወደ ማግኘት የሚመራን የአለማችንን ስስት ስለሚያለዝበውና ስለሚዋጋው ነው በሕይወታችሁ የምትጋፈጡት ቀውስ ምንም ቢሆን በመስጠትና አለማችንን የተሻለች ስፍራ በማድረግ ላይ አተኩሩ አለምን የተሻለች ስፍራ ስታደርጓት የገጠማችሁ ቀውስ ሊፈታ የሚችልበትን የተሻለ ከባቢን መፍጠር ትችላላችሁ ጠ ሳሙ ላይ ዳዊት በጠላቶቹ የተዘረፈውን ለማስመለስ ጥረት በማድረግ አማሌቃውያንን ያሳድዳቸዋል ለወጣቱ ዳዊት ጠላቶቹ የወሰዱበትን ሁሉ እንደሚመልስለት ከእግዚአብሔር ዘንድ የተስፋ ቃል ስለነበረው አሸንፋለሁ በሚል ታላቅ ተስፋ ነበር የሚዋጋው ስኬትን ወደ ሚቀዳጅበት ስፍራ በሚገሰግስበት ጊዜ አንድ በሞትና በሕይወት መካከል የሚያጣጥርን ግብጻዊ አገልጋይ አገኘ ሊረዳውም ጉዞውን አቆመ ይህ የልግስና ተግባሩ ለዳዊት ጠቃሚ መረጃንና ምሪትን እንዲያገኝ ረዳውና ጠላቶቹን አሸነፈ ዳዊት እጅግ በተቸገረበት ጊዜ እንኳን ሳይቀር በልግስና በመስጠት ትርፍ ማግኘት የቻለ ሰው ነበር በቸግር ውስጥ ያሉትን በመርዳት የራሱን ችግር ለመቋቋም የሚችልበትን ምቹ ሁኔታ በአለም ውስጥ መፍጠርን ችሎ ነበር የመከራ በረከቶች በማጣት ማግኘት ስንፈልግ የምናደርገው ነገር ብቻ ሳይሆን የግድ ልንለማመደው የሚገባን ነገር ነው ምከንያቱም እግዚአብሔርን መምሰል ያለማምደናልና መጽሐፍ ቅዱስ ወደ ፍጽምና እንድንዘረጋ ሲጠራን እንዲህ ይለናል እንግዲህ የሰማዩ አባታችሁ ፍጹም እንደ ሆነ እናንተ ፍጹማን ሁኑ» ማቴ የአግዚአብሔር ፍጽምና ከሚገለጥባቸው ነገሮች መካከል አንዱ ልግስናው ነው የፍጥረተ አለምን ውበት ስንመለከት ያሸበረቁ ቀለማቱና ግርማው የአግዚአብሔርን ልግስና ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው ወደ እግዚአብሔር ይበልጥ በቀረብን መጠንና እርሱንም ይበልጥ እየመሰልነው ስንሄድ ይበልጥ በልግስና መንፈስ የተሞላን እንሆናለን በእርግጥም እግዚአብሔር ራሱ የከፋትን ቀውስ የተቋቋመው በመስጠት ነበር ሰብአዊ ዘርን ለማዳን ያቀደው እቅድ የሰማያዊ ልግስና አስገራሚ ምሳሌ ነው ታዲያ እንደ እግዚአብሔር መስጠት የምንቸለው እንዴት ነው። ወየው የእስራኤል ሠረጎሎችና ፈረሰኞችነ እያለ ያለቅስ ነበር ንጉሥ በዚህ ንግግሩ ኤልሳዕ ለእስራኤል ያበረከተው አስተዋፅኦ ከአጠቃላይ የመከላከያ ጦር ሰራዊቷ አበርከቶት ሁሉ የመከራ በረከቶች በላይ እንደሆነ እየገለጸ ነበር በነብዩ የበሽተኛ ከፍል ንጉሥ አለቀሰ ኤልሳዕም ያጽናናው ጀመር መስኮቱን ከፍቶ ቀስቱን በዚያ እንዲያስፈነጥረው ነገረው ንጉሥም እንደታዘዘው አደረገ ኤልሳዕም ይህ እግዚአብሔር ለእስራኤል በጠላቶቹ ላይ ድልን በማቀዳጀት ረገድ የሚሰራውን የሚያመላከት መሆኑን ተናገረ ከዚያም ኤልሳዕ ለንጉሥ ሌሎች ተጨማሪ ቀስቶችን በመውሰድ መሬቱን እንዲወጋ ጠየቀው ዮአስ ተስማማና መሬቱን ሦስት ጊዜ ወጋ ነገር ግን ነብዩ የተናደደ ይመስላል እንዲህም በማለት ንጉሥን ጠየቀው «መሬቱን አምስት ወይም ስድስት ጊዜ መውጋት ነበረብህ አንዲህ ብታደርግ ኖሮ ሶርያን ታሸንፍና ፈጽመህ ትደመስሳት ነበር አሁን ግን የምታሸንፈው ሦስት ጊዜ ብቻ ነው አለው በሌላ አነጋገር «ብትፈልግ ኖሮ እግዚአብሔር በጠላቶችህ ላይ ፍጹም የሆነ ድልን ይሰጥህ ነበር አሁን ግን በሚያመነታ ልብ ባደረገኸው ሙከራ እግዚአብሔር የሚሰጥህ ከፊል የሆነ ስኬትን ብቻ ነው ንጉሥ እምነቱን ማግዘፍ ነበር ያልቻለው የእግዚአብሔርን እቅድ ተቀበሉ እምነታችሁን ለማግዘፍ አግዚአብሔር ለሕይወታችሁ ያለውን እቅድ ተቀበሉ እኛ ለራሳቸን ከምናቅዳቸው አቅዶች በላይ የእርሱ አላማ በእጅጉ የተሻለ ነው እርሱ የጥበብና የእውቀት ሁሉ ባለቤት የሆነ ሁሉን አዋቂ ነውና ምን ያህል ዘመን እንደምንኖርና ታላቅ ደስታ ይዞልን የሚመጣው ነገር ምን አንደሆነ አርሱ ያውቃል አስደናቂ የሆነው ፍቅሩ አስደሳች ወደ ሆነው መዳረሻችን ሊያመጣን ይችላል ኤር ዝ ነገር ግን የምርጫ ነጻነት ስላለን የእግዚአብሔር ፍጹም የሆነው እቅዱ ከእኛ ታማኝነት ጋር የተቆራኘ ነው ወደ ሕይወት በሚወስደው ቀጭን መንገድ ላይ እንድንጓዝ በግድ ገፈታትሮ አይወስደንም ማቴ ምንም እንኳን አኛ ከምንጠይቀውም ሆነ ከምናስበው በላይ ሊያደርግልን የሚችልም ቢሆን ኤፌ ሙሴ የእግዚአብሔርን እቅድ በሕይወቱ በተቀበለ ጊዜ ከእርሱ ግምት ውጪ የሆነን ነገር አደረገለት ሙሴ የእስራኤልን ልጆች በምድረ በዳ ለአርባ አመታት ከመራ በኋላ ወደ ተስፋይቱ ምድር ለመግባት በእጅጉ ጻጉቶ ነበር በዚያ ሁሉ ታዲያ እግዚአብሔርን በታማኝነት የፈለገና ከሞላ ጎደል ለእግዚአብሔር ትዕዛዛትም ታዛዥ ነበር ከዚያም በከነአን ድንበር ላይ አንዲት ቀላል ጥያቄን አቀረበፁ « ጌታ ሆይ ወደ ተስፋይቱ ምድር መግባት እፈልጋለሁ እግዚአብሔር ግን አይሆንም አሰለ ሙሴም የእግዚአብሔርን አሉታዊ ምላሽ ተቀበለና ወደ ኔቦ ተራራ ጫፍ ላይ ወጣ በዚያም ሞተ ሆኖም ግን ይህንን የኃይማኖት አባት እንደገና በአዲስ ኪዳን በመገለጥ ተራራ ላይ ከኤልያስና ከኢየሱስ ጋር ቆሞ እናገኘዋለን ማቴ በዚያ ተራራ ላይ ሙሴ ከኢየሱስ ጋር እየተነጋገረ ነበር ምንም እንኳን እግዚአብሔር ወደ ምድራዊቷ ከነአን አንዳይገባ ቢከለከለውም እርሱ በፊት አስቦት ከነበረው እጅግ በሚልቅ ከብር ወደ ሰማይ እንደተወሰደ ግን እናያለን አግዚአብሔር ለሕይወታችን ያለውን አቅድ መቀበል ምርጥ ነገር ነው ሙሉ ጊዜዬን ሰጥቼ አግዚአብሔርን ከማገልገል ለመሸሸ የሞከርኩበትን ጊዜ በደንብ አስታውሳለሁ ምንም አንኳን የእግዚአብሔር ጥሪ ለሕይወቴ ይህ አንደሆነ ቢሰማኝም ድሃ መሆን አልፈለግሁም ነበር ምከንያቱም በዚያን ጊዜ የማውቃቸው ሰባኪዎች ሁሉ ከድህነት ጋር የጠበቀ ትስስርን ያዳበሩ ነበሩና ስለዚህም በተደጋጋሚ ለእግዚአብሔር የመከራ በረከቶች አይሆንም የሚል ምላሽ እሰጥ ነበር «ጌታ ሆይ ሌላ ሰው ምረጥ» ነበር የምለው በመጨረሻ ላይ የአግዚአብሔርን ፈቃድ ለመፈጸም በወሰንኩ ጊዜ ግን እርሱን ለማገልገል የሚወዱን ሰዎች አንድም መልካም ነገር እንደማይነፍጋቸው ተረዳሁ መዝ ዝ የአርሱን ጥሪ ለመከተል የወሰንኩት ውሳኔ በሕይወቴ ከወሰንኳቸው ጥበብን የተሞሉ ውሳኔዎች ሁሉ ትልቁ ውሳኔ ነው በኤልሳዕ ሕይወት የእግዚአብሔርን እቅድ የመቀበልን ነገር እናያለገ የእግዚአብሔርን መንፈስ አጽፍ ቅባት ተቀብሎም የነበረ ቢሆን ለሞት በሚያደርስ ሕመም ታሞ ነበር ነገ እንደ ኤልያስ ከመሞቱ በፊት ወደ ሰማይ የሚነጠቅበት ነገርም አልነበረም ይሁን እንጂ ይህ ሁሱ ያስጨነቀው አይመስልም ምከንያቱም የእግዚአብሔርን አቅድ መቀበልንና የሰማይንም ጥበብ ማከበርን ተምሮአልና ይህ ጥበብ ደግሞ የተመሰረተው የእግዚአብሔርን ዝግጅት በመቀበል ላይ ነው በመሆኑም ንጉሠ ዮአስ ሊጎበኘው በመጣ ጊዜ ምንም አይነት የማማረር ነገር ከአንደበቱ አላወጣም ነበር ንጉሥ የነብዩን መታመም አይቶ ባለቀሰ ጊዜ እንኳን ኤልሳዕ ግን የዘመኑ ቁጥር በእግዚአብሔር እንደተወሰነ ያምን ነበር የእግዚአብሔርን እቅድ ሙሉ በሙሉ ማስተዋል ባይችልም አምላኩን ለመታመን ወሰነ እናንተሰ አግዚአብሔር ለሕይወታችሁ ያለውን እቅድ ለመቀበል ፈቃደኛ ናችሁ። ጌታ በንቃት ይጸልያሉ ብሎ ጠብቆባቸው ነበር ምከንያቱም የድል ነሺ ሕይወት ሁለቱ ምሰሶዎች እነዚህ ናቸውና ያለ ጸሎት የሆነ ንቃት ከቅጥ ያለፈ ፍርሃት እስረኞች ያደርገናል ነገር ግን ያለ ንቃት መጸለይ ደግሞ አይንን ጨፍኖ መኪና እንደመንዳት ነው ድል ነሺ ሆነን መቆም ከፈለግን ሁለቱም ምሰሶዎች ያስፈልጋሉ ሺን ኢየሱስ ከሰዎች እንዲህ ያለውን የጸሎት ድጋፍ በመፈለጉ በጣም ልቡ ተነከቶ በልቡ አንድ ቃልኪዳን አደረገ እንዲህ በማለት ጸለየቡ «ጌታ ሆይ በቀረኝ አድሜዬ ሁሉ ያንን የፈለግኸውን አንድ ሰአት አሰጥሃለሁ ከአንተም ጋር በንቃት አጠብቃለሁ አለ ለስድስት አስርት አመታት በቆየው አገልግሎቱ ሺን በየቀኑ በቤተከርስቲያን ውስጥ ከክርስቶስ የመስቀል ምልከት ስር በመሆን ለአንድ ሰአት ላላነሰ ጊዜ ለመጸለይ መታገል ጀመረ ሺን መንፈሱን አንቅቶ የመጠበቅና የመጸለይ አስፈላጊነት ገብቶት ነበር ነህምያም እንዲህ ያለ በንቃት መጠባበቅ ምን ያህል አስፈላጊ እንደሆነ ያውቅ ነበር በነህ ላይ የኢየሩሳሌምን ቅጥር በሃምሳ ሁለት ቀናት ውስጥ በመጨረስ መከራውን ወደ በረከት አንዴት አንደለወጠው ይነግረናል የእርሱን ጥረቶች በማንቋሸሽ ይዘብቱበት በነበሩት ጠላቶቹ ዛቻና ማስፈራሪያ ቢደርስበትም ነህምያ ግን አንዲህ በማለት ይጽፋል «ወደ አምላካችንም ጸለይን ከእነርሱም የተነሣ በአንጻራቸው ተጠባባቂዎች በሴሊትና በቀን አደረግን አንደ ነህምያ ተጠባባቂዎችን ማስቀመጥ እንዲሁ ከመጠበቅ ይለያል ተጠባባቂዎችን ማስቀመጥ ነገሮችን አርቆ በማየት በእቅድና በተነሳሽነት መስራትን ያመለክከታል ከርስቲያኖች እንዲህ ያለውን የመጠበቅ ልምምድ የምንለማመደው እውነታዎችን በአግዚአብሔር የማይወድቅ ቃል መነጽር ማየት ስንጀምር ነው ይህ ደግሞ በ ነገ ቫ ላይ ኤልሳዕ በፍርሃት የሚንቀጠቀጠው አገልጋዩ አይኖቹ ተከፍተው እንዲያይ ወደ አግዚአብሔር ሲጸልይለት ያገኘውን አይነት አመለካከት መያዝ ማለት ነው ኤልሳዕ የእርሱ አገልጋይ ሊያይ ያልቻለውን እውነታ ማየት ችሎ ነበር ይኹውም ነገሮች የማይሆኑ በመሰሉበት ጊዜ የመጣላቸውን መለኮታዊ እርዳታ ነበር በአግዚአብሔር ቃል እንደተገለጠው አውነታዎችን ከመለኮት እይታ አንጻር በማየት መከራችንን ወደ በረከት መለወጥ እችላለን ነቅተን መጠባበቅ ካለብን አንቅልፍን መዋጋት ያስፈልገናል በሮሜ ጣ ከአንቅልፋችን እድንነቃ እንዲህ በማለት ይነግረናልፁ «ካመንበት ጊዜ ይልቅ መዳናችን አሁን ወደ እኛ ቀርቦአል መንፈሳዊ ልማዶቻችንን ችላ ስንል ለመጸለይና መጽሐፍ ቅዱስን ለማንበብ ጊዜ ስናጣ ያን ጊዜ መንፈሳዊ እንቅልፍ ይወስደናል ከልክ በላይ ራሳችንን ከፍ ከፍ አድርገን ስናይ የቆሙ የሚመስላቸው አንዳይወድቁ ይጠንቀቁ ቦ ቆሮ ካ የሚለውን መልእከት ስንዘነጋ እንቅልፍ ይዞን ይሄዳል በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ከሚገኙ በእጅጉ አሳዛኝ ከሆኑ ጥቅሶች መካከል አንደኛው መሷ ሲሆን በዚህም ከፍል ላይ ሳምሶን መቼ ጌታ ከእርሱ እንደተለየው እንደማያውቅ ይናገራል እግዚአብሔር በእርሱ ሕይወት ላይ ያኖረውን የተለየ ስጦታ የመከራ በረከቶች እንደ ዋዛ ቆጥሮ በጠላቱ ጭን ላይ ሳምሶን ተኝቶ ነበር ነገር ግን ደሊላ ገንዘብ የተከፈላት አሳልፋ ሰጪ ነበረች የኃይሉን ምስጢር እስኪነግራት ድረስ አዚም አድርጋበት ነበር ሳምሶን ከእንቅልፉ ተነስቶ ራሱን ለመከላከል በቃጣ ጊዜ ኃይል አልባ መሆኑን አስተዋለ እግዚአብሔር ትቶት ነበር ደህና ሁን እንኳን አላለውም ሳምሶን ነቅቶ መጠበቅ ሲገባው እርሱ ግን ተኝቶ ነበር መልካሙ ዜና ታዲያ ሳምሶን መከራውን ወደ በረከት ለውጦ ታሪኩን መደምደሙ ነው ይህንንም ያደረገው ንስሃ በመግባት ነበር በጠላቶቹ ቁጥጥር ስር ውሎ በግድ ባሪያ አድርገው እንዲያገለግል አደረጉት ያን ጊዜ ሳምሶን እንደገና ወደ እግዚአብሔር ፊቱን መለሰ ጸጉሩ ተመልሶ መብቀል ጀመረ እግዚአብሔርም በሂደት የተወለደበትን አላማ ይሼኹውም ህዝቡን ከፍልስጤማውያ ነጻ ማውጣትን እንዲያሳካ አደረገው የሳምሶን ሕይወት ሁልጊዜ ንቁ ሆነን በመንፈሳችን እንድንጠብቅ ያስተምረናል ነቅቶ በመጠበቅ ፈተናን አሸንፉ ነቅተን ሁልጊዜ መጠበቃችን ፈተናን ለማሸነፍ ይረዳናል በጌተሰማኔ የነበሩት ደቀ መዛሙርት ለመተኛት ፈተና እጃቸውን የሰጡት ነቅተው በመጠበቅ ስላልቆዩ ነው ኢየሱስም ውስንነታቸውንገደባቸውን ከግምት በማስገባት «መንፈስ ዝግጁ ነው ስጋ ግን ደካማ ነው» ማቴ በማለት ተናገረ ነቅቶ መጠበቅ አደጋን ገና ከሩቁ የማየትንና የማስወገድን ጥበብ ለማሳደግ ይረዳል ዮሴፍ ወደ ፍትወት ፈተና ትገፋፋው ወደነበረችው የጢፋራ ሚስት ሊቀርብ እንኳን ባለመፈለግ በጥበብ የተሞላ አካሄድን ሄደ ዘፍ በ ተሰ ላይ ረከማናቸውም ዓይነት ከፉ ነገር ራቁ የሚለው እንዲህ ያለውን አካሄድ ነው በሌሎች ዘንድ አመኔታ ማግኘትን አዳብሩ እግዚአብሔር ይታመንባችኋል።