Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي
  • قائمة القراءة
  • مختصر
  • كتاب مسموع
  • بحث
  • تحميل
  • myzon
  • تسجيل الدخول
  • تسجيل
English  አማርኛ  Français  العربية
كتاب اليوم

የሐዋርያት ታሪክ-ክፍል 2.pdf


  • word cloud

የሐዋርያት ታሪክ-ክፍል 2.pdf
  • Extraction Summary

ክፍል ሁለት የመጀመሪያው መቶ ክዘመን በቅድስት ቤተ ክርስቲያን በዓመት ሁለት ጊዜ የሊቃነ ጳጳሳት ጉባዔ ሲኖዶስ የሚደረገው በዚሁ መሠረት ነው። በበዓለ ሃምሳም ለደቀ መዛሙርቱ መገለጡ ም የቅዱስ ጴጥሮስን ዓሣ መያዝ ም ሐ የተለዩ ትምህርቶችን ይዞአል ለናትናኤል የተሰጠውን ም ለአይሁድ የተገለጠው ም ስለ እግዚአብሔር አብ አንድያ ልጁ መሆኑን መግለጡ ነው ም ም ይህም የእግዚአብሔር የጸጋ ልጆች ከተባሉት ከቅዱሳን ለመለየት የተጠቀመበት ነው። ሠ ጌታችን ደግሞ ደጋግሞ «እኔ ነኝ» በማለት ያስትማረበት ወንጌል ነው።

  • Cosine Similarity

የመጀመሪያዎቹ ሰማዕታት ቅዱስ እስጢፋኖስ ሊቀ ዲያቆናት እና ቅዱስ ያዕቆብ ሐዋርያው ክርስትናን በደማቸው ያጸኑበት ዘመን ነው። በዚህም የተነሣ የኢየሩሳሌሙ መንበር ቀዘተዘ ለ የአንጾኪያ መንበር አንጾኪያ ለሮሜ አስተዳደር ሦስተኛ ከተማ የነበረች የሶርያ ከተማ ናት በዚህች ቦታ ቀድመው ወንጌልን የሰበኩት ቅዱስ ጳውሎስና ቅዱስ በርናባስ ሲሆኑ ቀጥሎም ቅዱስ ጴጥሮስ ተካፍሎበታል። አስቀድሞ በዚህች ከተማ ወንጌልን የሰበከው ሐዋርያ ቅዱስ ጳውሎስ ሲሆን ቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊም መንበሩን በኤፌሶን አድርጐ ለብዙ ዓመታት አስተምሮባታል። ቅዱስ ያዕቆብ ከነገደ ሌዊ በአባቱ ቅዱስ ዮሐንስ ከነገደ ይሁዳ በእናቱ ቅዱስ ፊልይስ ከነገደ ዛብሎን ቅዱስ በርተሎሜዎስ ከነገደ ንፍታሌም። ቅዱስ ማቴዎስ ከነገደ ይሳኩር ቅዱስ ቶማስ ከነገደ አሴር ቅዱስ ያዕቆብ ወልደ እልፍዮስ ከነገደ ጋድ ቅዱስ ታዴዎስ ከነገደ ዮሴፍ ቅዱስ ስምዖን ቀነናዊ ከቤተ ብንያም ያስቆሮቱ ይሁዳ ከቤተ ዳን የሐዋርያት ሲኖዶስ ሲኖዶስ ቃሉ የግሪክ ሲሆን ትርጉሙም ስለ ነገራተ ቤተ ክርስቲያን የሚሰበሰቡ የቤተ ክርስቲያን አባቶች ጉባዔ ማለት ነው። ቅዱሳን ሐዋርያት በተሰበሰቡ ጊዜ ሁሉ ስለ ነገረ ቤተ ክርስቲያን ስለሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ስለ ካህናት አገልግሎት ስለ ምእመናን ድርሻ ስለ ቤተ ክርስቲያን አስተዳደር ውሳኔዎችን አስቀምጠዋል። አዕማድ ሐዋርያት ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ለገላትያ ክርስቲያኖች በላከው መልእክቱ ጴጥሮስ ዮሐንስ እና ያዕቆብን አዕማድ ሐዋርያት በማለት ጠርቷቸዋል። ቅዱስ ጴጥሮስ የሐዋርያት አለቃ ጌታችን በቂግርያ ከተማ ለሐዋርያት ያቀረበውን ጥያቄ በመመለሱ ቅዱስ ጴጥሮስን የዮና ልጅ ስምዖን ሆይ በሰማያት ያለው አባቴ እንጂ ሥጋ እና ደም ይህን አልገለጠልህም። የሐዋርያት ትምህርት ለቤተ ክርስቲያን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን የተሰበከችው በሐዋርያት በመሆኑ ትምህርተ ሐዋርያት ከክርስቶስ የተገኘ የቤተ ክርስቲያን እምነት መነሻ ነው። የመጽሐፍ ቅዱስ ባለቤትም ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ናት። ማቴዎስ ማርቆስ ሉቃስ የሐዋሥራ ጴጥሮስ ጴጥሮስ ጴጥሮስ ጴጥሮስ እንድርያስ ያዕቆብ ወዘብዴዎስ እንድርያስ ዮሐንስ ያዕቆብ ወዘብዴ ዮሐንስ ያዕቆብ ወዘብዴ ያዕቆብ ወዘብዴዎስ ዮሐንስ እንድርያስ ዮሐንስ እንድርያስ ፊልኔስ ፊልኦስ ፊልኔስ ፊልቶስ በርተሎሜዎስ በርተሎቄዴዎስ በርተሎሜዎስ ቶማስ ቶማስ ማቴዎስ ማቴዎስ በርተሎሜዎስ ማቴዎስ ቶማስ ቱስ ማቴፆስ ያዕቆብ ወእልፍ ያዕቆብ ወእልፍዮስ ያዕቆብ ወአልፍዮስ ያዕቆብ ወእልፍዮስ ታዴዎስ ታዴዎስ ስምዖን ቀነናዊው ስምዖን ቀነናዊው ስምዖን ቀነናዊው። ገድለ ሐዋርያት ጴጥሮስ እንድርያስ ያዕቆብ ወዘብዴዎስ ዮሐንስ ዮሐንስ እንድርያስ ፊልይስ ፊልይዕስ በርተሎሜዎስ በርተሎሜዎስ ቶማስ ያዕቆብ ወእልፍዮስ ያዕቆብ ወእልፍዮስ ታዴዎስ ታዴዎስ ስምዖን ቀነናዊው ያስቆሮቱ ይሁዳ ከ ሐዋርያት መካከል ጴጥሮስ ዮሐንስ ያዕቆብ እንድር ያስ ቶማስ ማቴዎስ ስምዖን ቀነናዊ ያዕቆብ ወልደ እልፍዮስ በርተሎሜዎስና ፊልቶይስ በአራቱ የመጽሐፍ ቅዱስ የሐዋርያት ዝርዝሮችና በሁለቱ አዋልድ መጻሕፍት ላይ ስማቸው ሳይለወጥ የሚገኝ ሲሆን ያስስቆሮቱ ይሁዳ ደግሞ ታንቆ በመሞቱ የተነሣ በሐዋርያት ሥራ ላይ ስሙ ባይጠቀስም በሦስቱ ወንጌላውያን መጻሕፍትና በገድለ ሐዋርያት ላይ ተጽፎአል። የሐዋርያት ክብር በቤተ ክርስቲያን ቅዱሳን ሐዋርያት የቤተ ክርስቲያን ቀዳማውያን አበው ስለ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን የተሠዉ ሕይወታቸውን ለቤተ ክርስቲያን የሰጡ በመሆናቸው በቤተ ክርስቲያን ዘንድ ልዩ ክብር አላቸው። ቅዱስ ጴጥሮስ በርናባስ እና ወንጌላዊው ማርቆስ ቤተ ዘመድ ናቸው። ቅዱስ ጴጥሮስ ጌታን ይወድ ነበር። ቅዱስ ጴጥሮስ በአራቱም የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች ላይ በተቀመጡት የሐዋርያት ዝርዝር ቀዳሚውን ሥፍራ ይዞ ይገኛል ይህም በሽምግልና አባትነቱ ጌታ በቂሳርያ በሰጠው ቃል ኪዳን የሐዋርያት አፈ ጉባዔ ሆኖ ይናገር ስለነበር በጥብርያዶስ ባሕር በተሰጠው ቃል መሠረት ነው። ሐዋርያው ቅዱስ ያዕቆብ ወልደ ዘብዴዎስ ቅዱስ ያዕቆብ የቅዱስ ዮሐንስ ነባቤ መለኮት ታላቅ ወንድም ነው። ቅዱስ ያዕቆብ የኖረው ያረፈውም በኢየሩሳሌም ከተማ ነው። ያን ጊዜ ቅዱስ ያዕቆብ ፊሊጦስን ፈታው። የቅዱስ ያዕቆብ ሰማዕትነት አበው እንደሚያስትምሩን ሐዋርያው ቅዱስ ያዕቆብ በዕድሜ ገፍቶ ስለነበር እንደሌሎች ሐዋርያት ብዙ አልተዘዋወረም። «እኔ እንደ ቅዱስ ያዕቆብ ክርስቲያን ነኝ። ሐዋርያው ቅዱስ እንድርያስ ሐዋርያው ቅዱስ እንድርያስ በመጀመሪያ የተጠራ ሐዋርያ ነው። ሐዋርያው ቅዱስ ዮሐንስ ሐዋርያው ቅዱስ ዮሐንስ ብዙ ስሞች ያሉት ሐዋርያ ነው። ከሐዋርያት ቀድሞ ያረፈው ታላቅ ወንድሙ ቅዱስ ያዕቆብ ሲሆን ከሐዋርያት መጨረሻ ከዚህ ምድር የተለየው የቅዱስ ያዕቆብ ወንድም ቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ ነው።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

تعليقات:


memezon

خيارات التنزيل | تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي | كتاب اليوم

© dirzon | شروط الخدمة | خصوصية | حول | خدمات | اتصال