Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የግእዝ ቅኔያት የስነ ጥበብ ቅርስ» የተሰኘው መፅሀፍ ታትሞ መውጣት ከፍተኛ ግምት የተሰጠው በም እት አመታት ባለቅኔዎችንና «ቅኔ ፈጣሪዎ ችን » ሲያፈልቁ መኖራቸው በባህል ታሪክ በኩል የሚያስገርም ደግሞም የሚያኮራ ነው ። ስለዚህ ይህ መፅሀፍ የቡድን ስራ ውጤት ነው ። የዚህ መፅሀፍ የመጀመሪያ አላማ ዘመናዊ ትምህርት ያላቸ ውን አንባብያን ከግእዝ ቅኔ ቅርስ ጋር ማስተዋወቅና ደረጃ በደረጃ በትምህርትነት በሚቀርቡበት ተርታ ነው።ያ የቅኔ ዋነኛ መሰረቱ የሰምና ወርቅ አውራ መንገዶች የተወሰኑ ናቸው በአውራ መንገዶቹ ውስጥ ግን ከሶስት መቶ በላይ የሚሆኑ ስላች መንገዶች መኖራቸው የታወቀ ነው ። ነጠቃ ባለቅኔው ገና አንድ ቤት ሲመታ የቅኔውን የምስ ጢር ፈለግ ተከትሎ የሚቀጥለውን አንዱን ቤት ወይም ሁለቱን ቤት ከራስ በመተካት ቅኔውን መሙላት ነው። ሆኖም አገኘ አጣ ውን በነጠቃ የሚናገረው ሞካሪ ብዙ ሲሆን የባለ ቅኔው የልቡን የሚነግረው ከስንት አንዱ ነው።» አሉት ይባላል ። ግ ከ በንንም ፖለዉንም አፍርሶ የራስን ቅኔ መተካት ነው። ይ አብዛኛውን ጊዜ የሚገለበጠው ቤቱ ብቻ ነው ዋናው ግን የምስ ዉር ግልበጣ ነው። በዚህ ጊዜ ተማሪዎቹ ከየጎጆአቸው እየወጡ በማሀበር ቤት ይሰበሰባሉ። ጀማ ማሪዎች በትምሀርት ቤት ራሳቸው የደረሷቸውን ቅኔዎች እንዲ ቀኙ መደረጉ በጉባኤ ፊት ቀርቦ ቅኔ መናገርን ለማስለመድና ፍራ ትን ለማስወገድ ነው ። ቋቿ እንግዶች ተማሪዎችን ኗሪዎቹ ተማሪዎች ተቀብለው በየ በአስር አውታር መዝሙር እቀኛለሁ ጎጆአቸው አሳርፈው በሽሚያ እግራቸውን አጥበው ምግብ መግበው የቸር ዘርአ ያእቆብን ይረዳው ዘንድ ። ትርጉም እግዚአብሄር ብቻውን መቀመጥን ፈራ ከአለመኖር እንቅልፍ አለምን አንቅቷልና ቀስቅቧልና ምስጢር ብቻውን መቀመጥ የፈራ ሰው ጓደኛውን አቀማማጭን እንደሚሻ ሁሉእግዚአብሄር ከብሩ በባህርዩ ለብቻው ሆኖ እንዳይቀር ሰውንና የሚኖርበትን አለም ፈጠረ ይላሉ ባለቅኔው ። ታሪክ ዮፍታሄ የእስራኤል መስፍን ነው ። ምክንያቱም ከዘመቻ ሲመለስ በፊት የሚቀበለው በግ ስለነበር ነው። ትርጉም ዳዊት ባለማደላት የሞት ፍርድን በሌላው ላይ ፈረደ በአግባብ የፈረደው የሞተ ፍርድ ግን በርሱ ላይ በደረሰ ጊዜ የእውነቱ ታል ፍርድን ይመልስ ዘንድ በፍፁም ተፀፀተ በፍጡሮች ዩም ለራስ ማድላት እርሱ ዳዊት አደጁልና። ይህን አለም ለማሳለፍና በህያዋ ንና በሙታን ላይ ለመፍረድ ዳግመኛ በጌትነት ይመጣል ይባላል። ም ቢበከሉ ደምን የማይፀየፍ ወንድሙ በውሃ እንደሚያጥብለት ሁሉ የማርያም ቃል ኪዳን የሰውን ደም በማፍሰስ የተመረዘውን የበላኤ ሰብእን አእምሮ ለድሀው ውሃን በማጠጣት ወደበጎ ምግባር መለ ሰው ። ታሪክ እጓለ አንበሳ የኣንበሳ ልጅ የተባለ ክርስቶስ ነው ። ምክንያቱም የሚስትና የልጅ ሁኔታዎች ስላልተባበሩ ነው ። ስለዚህ ቶማስ የአህዮቹንና የ መቸ በሁለት በኩል ጠቃሚነት አለው ማለት በቅኔው ተመስጥሯል ታሪክ በህንድ ወንጌ ከሀዋርያት አንዱ የህንደኬው ቶማስ ነው ። ምስጢር ከፍተኛ የፈጠራ ችሎ እ ታ ያለውን ሰው ባዘ ሰው ስራ የተመ ያውን እንደሚያመሰግኑት የገብረ ክርስቶስም ላል ስህ ማድ ያሻ እጆቹ ቆሰሉ ተቆራረጡ ጠቅላላ አካሉ ተላ «። እነዚህ ወንዞች ፈለገ ወይን ፈለገ ሀጴብ ፈለገ መአር ፈለገ ዘይት ናቸው ይባላል ዘፍጥ ከነአን አብርሃም በአምላካዊ ጥሪ ከካራን ወጥቶ የወረሳት አዢ ናት ከነአን ማለት የወተትና የማር ኣገር ማለት ነው ።ይህም የሆነው ክርስቶስ ሙሴ ስለእስራኤል ደህንነት የሰቀለው የብረት እባብ ምሳሌ ከመሆኑ የተነሳ ነው።
የኢትዮጵያ ቋንቋዎች አካዳሚ ጉባኤ የስነፅሁፍ ኮሚቴ አባላት በተለይም የኮሚቴው ሰብሰቢ አቶ መንግስቱ ለማ ለዚህ «የግእዝ ቅኔ የስነ ጥበብ ቅርስ » መፅሀፍ ዝግጅት ላበረከቱት ዘመናዊ የአሰራር ዘዴና የስራ ክትትል መፅሀፉን በማሳተም ረገድ ብርቱ ጥረት ላደረጉት ለአ ካዴሚው የቋንቋና የባህልኤክስፐርት ለጓድ ዶክተር ኢሳይያስ አለሜና ለግእዝ ቅኔያትና መፃሀፍት አንድምታ ትርጓሜ ክፍል ባልደረባ ለጓድ ቀፀላ መንግስቱ ዳንኤል በአካዳሚው ፅህፈት ቤት ስም አብዮታዊ ምስጋና አቀ ርባለሁ ከዚህም በቀር የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ሃላፊዎ ችና ሰራተኞች መፅሀፉ ጥራት ባለው መንገድ በአጭር ጊዜ ውስጥ ታትሞ እንዲወጣ ላሳዩት አብዮታዊ ትብብር ከልብ አመሰግናለሁ አሰፋ ገብረማርያም ተሰማ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች አካዴሚ ዋና ፀሀፊ የተዛማጅ መፃህፍት ዝርዝር መልእክት መግቢያ መቅድም የቅኔ ጥበብ አጀማመርና አረማመድ » የግእዝ ቅኔያት ከነትርጓሜያቸው ህ የባለ ቅኔዎች አጭር ታሪክ » የባለ ቅኔዎቹ ስም ከቅኔዎቻቸው ተራ ሽ ቁጥር ጋር በ መልእክት ኢትዮጵያ የረጅም ዘመን እኩሪ ታሪክ ያላትና የራሷ በሆነ ቁሳዊና መንፈሳቂ ባህል የበለፀገች ኣገር መሆኗ የታወቀ ነው ብዙ ብሄረሰቦችን ያቀፈች አገር በመሆኗም የበርካታ ቋንቋዎችና ስነ ቃሎች ባለቤት ናት ። በአንድ በኩል በባህርዩና በስልቱ ረቂቅ የሆነው የግእዝ ቅኔ ወደ አማርኛ ተተርጉሞና ምስጢሩ ተብ ራርቶ መቅረቡ ዘመናዊው የአማርኛም ሆነ የሌላው ብሄረሰብ ስነ ግጥም ከጥንታዊው የግእዝ ቅኔ መውረስ የሚገባውን ጥበባዊ ቅርስ ሊጎናፀፍ ይችላል ። ለምሳሌ ቅኔ ቁ ። ከዚህ በላይ ለአይነት ያህል የተጠቀሰው የያሬድ ቅኔ ቤተኛም ቢሆን ቤት አልባም ቢሆን ጉት ግጥም ነው። አንድ የዱሮ ሊቅ ስለ ያሬድ የደረሱት አጭር ዘይእዜ ቅኔ አለ። ሊቁ በዚህ ቅኔያቸው ያሬድ ከእርሱ በሁዋላ እንዶ ተነሱት እንደ ደቀ እስጢፋና እንደ ተዋነይ ቅኔዎች ያለ ቅኔ ባለመድረሱ ብቻ « የያሬድ ቅኔዎች ቤት አልባ ናቸወ» ለማለት ሞክረዋል ። ይህ የዱሮ እጣነ ሞገር ቤቱ አምስት በመሆኑ ከአሁኑ ዘመን ባለ ሰባት ቤት እጣነ ሞሠር በሁለት ቤት ያንሳል ። በአፄ በእደ ማርያም ዘመነ ንግስት ከ ሰምረ አብ ቅኔ ሲያስተምር እርሱና ንጉስ በእደ ማርያም በቅኔ ጥበብ የተነሳ ተጣሉ። ሰምረ አብ ግን ለንጉሱ በጎ ቃል መልሶ «እንዲህ ካልክ ሁለታችንም ሱባኤ እንግባ ያን ጊዜ ቅኔ ደገኛ ትምህርት ስለመ ሇኑ ምስጢር ይገለጥልናል » አለው ። ከሱባኤ ሳሉ ለንጉሱ ምስጢር ተፃለጠለትና እንደ ቅኔ መምህሩ እንደ ሰምረ አብ ሁለት ቤት ቅኔ ዘረፈና ተቀፕ ቅኔወም የሚከተለው ነው ። ጮ ንጉስ በእደ ማርያም ይህን ቅኔ የዘረፈበት ቀን የቃና ዘገሊላ አለት ነበርና በዚህ ሳቢያ የቅኔወ ስም «ጉባኤ ቃና » ተባለ ይባላል ። የዱሮ ጊዜ ስላሴ ቅኔ ነው በሁዋላ በጎንደር ሊቃውንት ቅኔ በጉ ው ለይጃዣዛል የነበረው አይነት ትርጉሙ ከነሀተታው በቁ ይገኛል። ደቀ እስጢፋ ስለተባለው የቅኔ አባት ከአንድ የዱሮ ሊቅ የሚከተለው መወድስ ቅኔ ተደርሷል። ባጠታላይ ሲታይ ግን የቅኔ ጥበብ ከቀድሞ ሊቃውንት ወደ ያሬድ ከያሬድ ወደ ዮሀንስ ገብላዊ ሲወርድ ሲዋረድ በመጣውእአንፃር ደቀ እስጢፋም በግል ስጦታው ከፍተኛነት መጠን ቅኔን ዘየነው አቋመ መልካም አደረገው ቢባል እንጂ የመጀመሪያው የቅኔ ደራሲ እሱው ደቀ እስጢፋ ነው በጠቅላላ ሊባል የሚገባው ያሬድ ጨረሰው የዮሀንስ ገብላዊን ቅኔ ዘየኑት በሁዋላም የጎንደር ሊቃውንት በጉባኤ አሻሻሉት ማለት ይመስለናል » በዚህ አይነት ካደገና ከደረጀ በሁዋላ ቅኔ በሰባት ቤት ተከፍሏል ዚህ ላይ «ቤት» ማለት ወገን ወይም አይነት ነው። ቃያ ቢባል የሚታመን ታሪክ አይመስልም የጀመረውን ቅኔ ዮሀንስ ገብላዊ ተዋነይ እንዲሁም ደቀ እስጢፋ ወሎ የጨረቃ ዳውንት ጎንደር የአብዲቆም ን ከዚህ ዋናዎቹ የቅኔ አይነቶች ከሀረግና ከቤታቸው ቁጥር ጋር በታች ተዘርዝረዋል ። የቅኔ ቤቶች ጠቅላላ ድምር ነው እላይ ከቀረዘሩት በቶ ጨዉማሪ ባለሶስት ቤት አጭር ዋዜማ ባለ ሁለት ቤ የግ እንዲሁም ባለ ሁለት ቤት አጭር ኩልክሙ አሉ። እያ ደር መምህሩ በሚዘርፉበት ጊዜ መምሀሩን ቅኔ ነጠቃ ይጀም ራል ማለትም መምህሩ በጀመሩት ቅኔ ላይ የራሱን እየተካ ቅኔያ ቸውን ይሞላል ። ነጠቃ ባለቅኔው ገና አንድ ቤት ሲመታ የቅኔውን የምስ ጢር ፈለግ ተከትሎ የሚቀጥለውን አንዱን ቤት ወይም ሁለቱን ቤት ከራስ በመተካት ቅኔውን መሙላት ነው። ጩው የቅኔ መምህር ነጠቃው በቀናው ጊዜ በመምህሩ ትእዛዝ ቅኔ ተቀባዩ ድምፁን ከፍ አድርጎ ቅኔ ለጉባኤው የሚ ያሰማው ተረኛ ተማሪ እየቀጠለ በጎላ ድምፅ ሰውን ቁ። እጩው መምህር በዚህ ሁኔታ ጥቂት ከቆየ በሁዋላ ከመምህ ከመምህ ጋር ተራ ገብቶ በፈረቃ ለተማሪዎች ቅኔ ይዘርፋል የተዘረፈውን እየፈታ ያስረዳል ተማሪዎች የቆጠሩትን ቅኔ ያስነግራል ይሰ ማል ዘረፋውም ማስነገሩም በደረጃ ነው ቅኔውን ሁሉ በአንድ ጊዜ አይደለም ። ትርጉም ድንግል ማርያም ለድንግልናዋ አላለቀሰችለትም የህያዋን ጌታስጋዋ ሞት መንግስቱን በተቀበለ ጊዜ ማለቂያው የአለም ፍፃሜ ትንሳኤ ያንጊዜ ነውና » የዮፍታሄ ድንግል ግን የሞት ሰአት በደረሰባት ጊዜ ሙ ትንሳኤን ታስተምር ዘንድ መፅሀፍ አልፈቀደላትምና ለሞተ ሰው ድንግልናዋ ሁለት ወሮች አለቀሰችለት ። ከዚህ ስቃይ በሁዋላ በአምላካዊ ተአምር ሶስት ጊዜ እየሞተ ተነስቷል ። አምስት ሽህ ሰዎች ከተመገቡ በሁዋላ አስራ ሁለት ቅርጫት ትራፊዎችን ደቀ መዛሙርቱ አንስተዋል ይባላል ማቴ።