Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي
  • قائمة القراءة
  • مختصر
  • كتاب مسموع
  • بحث
  • تحميل
  • myzon
  • تسجيل الدخول
  • تسجيل
English  አማርኛ  Français  العربية
كتاب اليوم

የ አለቃ አያሌው ታምሩ ታሪክ.pdf


  • word cloud

የ አለቃ አያሌው ታምሩ ታሪክ.pdf
  • Extraction Summary

የካቲት ቀን ዓመተ ምሕረት ታትሞ በነጻ ጋዜጦች ከተላለፈው መልእከት አንዱ ዜና እጅግ በጣም አወድሃለሁ። ከሐዲስ አያሌው። በአካል ብትለየንም ሁሌም በመንፈስ ዐብረኸን አንደምትኖር አምነቴ ጽኑዕ ነው።» ሙሉ ጌታ አያሌው። ወንጌልን በጦቢያ የምትሰብከው አንተ ሐዋርያ ጳውሎስ አያሌው። ዝናህም ታወቀ በሞላ አገሩ አንት ጀግና ዮናታን አያሌው ታምሩ። በአንጻሩ በማስተዋል የዳበሩ በዓላማ የከበሩ ኢትዮጵያ አሏት ብርቅ ዜጎች እንደ ኮከብ የሚያበሩ ለውሸት ያልተማረኩ ለባለ ጊዜ ያልገበሩ። ተስፋ ቢስ ነህ ባትዬኝ አንደ ግሪኩ ፈላስፋ አንደ ዲዎጋን ፈራሁኝ ያሥራ ሦስት ወራት ጸጋሽን ባትረሺውም ረስተሽ በጠራራ የቀትር ፀሐይ ሻማና ጧፍ አብርተሽ ሰው አፋልጉኝ እንዳትዩ ወደ መርካቶ ገብተሽ እውነቴን ነው ፈራሁልሽ። ይልቅስ አንደ ጥንቱ አጆችሽን ዘርግተሽ ወደ ፈጣሪ ጸልዩ ተተኪ ሰው ቢሰጥሽ።

  • Cosine Similarity

ሥላሴ ቤተ ከርስቲያን በ መንፈሳዊ ጥሪ። በአሁኑ ወቅት ባለው የቤተ ከር አለቃ አያሌው ታምሩ ያስተላለፉ አለቃ አያሌው ታምሩ ባስተላለፉ አባታችን ስለ ቤተ ከርስቲያን አንድነ የሕይወታቸው የመጨረሻ ወራ የዜና ዕረፍ ው ይፋ መሆን። በኢትዮጵያ መንግሥትና ቤተ ከር ነ ስለሚኖ አለቃ አያሌው ታምሩ በተለያዩ ጊዜያት ከተቀኙአ የኀዘን መግለጫዎች። ዲማ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ከርስቲያን። ከዚህ እምነታቸው በመነሣትም በአዲስ አበባ ደብረ አሚን ተከለ ሃይማኖት ቤተ ከርስቲያን የቅኔ መምህር ሳሉ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን የቀሰሙትን ትምህርት ይዘው ሌሎች ከርስቲያን ነን የሚሉ የእምነት ድርጅቶች ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሚለዩበትን ነገር ጠንቅቀው ለማወቅ ጉጉት አደረባቸው። ከቡር አለቃ አያሌው ታምሩ የደብረ አሚን ተከለ ሃይማኖት ቤተ ከርስቲያን አስተዳዳሪ በነበሩበት ወቅት ከአዲስ አበባ አድባራት አለቆች መካከል። » ጦማር መጋቢት ቀን ሐ «አለቃ አያሌው ታምሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን የሊቃውንት ጉባኤ ፕሬዚዳንት ናቸው። ታላቁ ሊቅ አለቃ አያሌው ታምሩ የስብከተ ወንጌል ሐዋርያዊ አገልግሎታቸውን የጀመሩት በደብረ አሚን ተከለ ሃይማኖት ቤተ ከርስቲያን የቅኔ መምህር ሳሉ ነበር። ጃዞኛ ዓመተ ምሕረት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን መንፈሳዊ ጉባኤ አንድ ውሳኔ አሳልፎ ነበር። ከቡር አባታችን አለቃ አያሌው ታምሩ የደብረ አሚን አጭር የሕይወት ታሪከ። ከቡር አባታችን አለቃ አያሌው ታምሩ በቤተ ከርስቲያን ሥርዐት መሠረት በሥርዐተ ተከሊል ከክብርት ባለ ቤታቸው ከወይዘሮ ርብቃ ልሳነ ወርቅ ጋር ሚያዝያ ቀን ዓመተ ምሕረት ጋብቻ ፈጽመዋል። ከቡር አለቃ አያሌው ታምሩ የተሸለሟቸው ኒሻኖች። የያኔው ሊቀ ጠበብት አያሌው ታምሩ የደብረ አሚን ተከለ ሃይማኖት ቤተ ከርስቲያን አለቃ ሆነው ይሾማሉ። የደርግ ዘመን እንኳን አንደ አለቃ አያሌው ታምሩ ላለ የሃይማኖትና የአገር ጠበቃ ለማንኛውም ሰው ከፍተኛ ፈተናን የጋበዘ ከባድ ጊዜ መሆኑ በይፋ የታወቀ ነው አለቃ አያሌው ታምሩ በንጉሠ ነገሥቱ ዘመን የጀመሩት ሐዋርያዊ ተጋድሎ በደርግ ዘመን ደረጃውን ጨምሮ ወደ ሰማዕትነት ተጋድሎ የገበበት መባቻ ሆኖ ሊቆጠር ይችላል። ከተጠሩት ሰዎች መካከል አለቃ አያሌው ታምሩ አንዱ ነበሩ። ሚያዝያ ቀን ጅ ዓመተ ምሕረት የሰማዕቱ የቅዱስ ጊዮርጊስ በዓል በአራዳ ጊዮርጊስ ቤተ ከርስቲያን በሚከበርበት ጊዜ አለቃ አያሌው ታምሩ በቤተ ከርስቲያኑ ተገኝተው አንዲያተምሩ ተጋብዘው ነበር። የዕለቱ አስተማሪ አለቃ አያሌው ታምሩ ነበሩ። የወቅቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን ፓትርያርክ አባ ጳውሎስ ሐምሌ ቀን ሸ ዓመተ ምሕረት በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ከርስቲያን በተካሄደ ሥነ ሥርዓት የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን ኛ ፓትርያርክ ተብለው ተሾሙ በጅ ዓመተ ምሕረት ፓትርያርኩ ወደ ሮም ሄደው ባደረጉት ጉብኝትና በተሳተፉባቸው አንዳንድ ሥነ ሥርዐቶች የተነሣ ቅር የተሰኙት የቤተ ከርስቲያኒቱ የሊቃውንት ጉባኤ ዋና ሰብሳቢ አለቃ አያሌው ታምሩ «ለአንድ ሺ ዓመት በውግዘት ከተለያየናቸው ከፍሎች ጋራ እንዴት እንዲህ ያለ ሥራ ሊሠሩ ቻሉ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን የሊቃውንት ጉባኤ ሰብሳቢ አለቃ አያሌው ታምሩ ለቤተ ክርስቲያን መሪዎች ያቀረቡት ጥያቄና ተማጽኖ መንፈሳዊ መንገድን የተከተለና ስለ አግዚአብሔርና ስለ ቤተ ከርስቲያን ከብር የተደረገ ቢሆንም «የአባቶችን ከብር ተዳፍረዋል» በመባል ከሥራ ከተባረሩበት ከሚያዝያ ወር ጅቿ ዓመተ ምሕረት ጀምሮ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሥራ ክርከር ችሎት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን መንበረ ፓትርያርከ ጠቅላይ ጽሕፈት ቤትን በመከሰስ መዝገብ ከፍተው ሲከራከሩ ቆይተው ጉዳዩ የካቲት ቀን ዓመተ ምሕረት ውሳኔ አግኝቶ ነበር። ለዚህም ምስከሬ ራሱ እግዚአብሔር ቅዱሳን መላአከት ሰማይና ምድር ናቸው አለቃ አያሌው ታምሩ ዘዲማ ጊዮርጊስ» አለቃ አያሌው ታምሩ ባስተላለፉት ግዝት ዙሪያ የተሰጡ አስተያየቶች። ይህም አንድነትን ከከርስቲያኖች ዘንድ ማራቁ የሚታወቅ ነው በዘመናችንም የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን የሊቃውንት ጉባኤ ሰብሳቢ የነበሩት አለቃ አያሌው ታምሩ በቤተ ከርስቲያኒቱ አመራር ላይ የነበራቸውን ተቃውሞ መግለጣቸውንና ማውገዛቸውን ቀደም ብለን ገልጸናል። የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን አንድ ነች። ሌላ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን የለችም። አኛ የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን ልጆች ነን። «ከአቡነ ጳውሎስ ጋር ስምምነት ያልነበራቸው አለቃ አያሌው ዐረፉ» ኤቢቢአይ ዊክሊ ከነሐሴ ቀን ፃ ዓ ም «ደም አልባው ሰማዕት አለቃ አያሌው ታምሩ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። ከከቡር አባታችን አለቃ አያሌው ታምሩ ፅለተ ዕረፍት ምሽት ጀምሮ በአሁኑ ወቅት ካለው የቤተ ከርስቲያን አስተዳደርና የቤተ ከህነት አገልግሎት ራሳቸውን ያገለሉ ካህናተ እግዚአብሔር ማንም ሰው ሳይጠራቸው በፈቃደ አግዚአብሔር ተገናኝተው ሌሊቱን ሙሉ ለካህን የሚገባውን ጸሎተ ፍትኀት አድርገውላቸዋል። የከቡር አባታችን የአለቃ አያሌው ታምሩ መቃብር ላይ የጸሎት ቤት ወይም መታሰቢያ የሚሆን ምልከት ለመሥራት ቤተ ሰባቸው ያቀረበው ጥያቄ ፈቃዱን ይሰጣል ከተባለው ከፍል መልስ ሲያገኝ ባለ መቻሉ የተሠራ ነገር ባይኖርም የቋ ቀን መታሰቢያ ለሙታን ከሚደረጉ መታሰቢያዎች ሁሉ ታላቁ በመሆኑ ይህ መታሰቢያቸው መስከረም ኗ ቀን ዓመተ ምሕረት የቀብራቸው ሥነ ሥርዓት በተፈጸመበት በደብረ አሚን ተከለ ሃይማኖት ቤተ ከርስቲያን በጸሎት ታስቦ ውሏል። ታምሩ የከቡር አለቃ አያሴው አጭር የሕይወት ታሪከ። » አለቃ አያሌው ታምሩ የመንፈቅ መታሰቢያ። ህሀህሀወሠ አለቃ አያሌው ታምሩ የመንፈቅ መታሰቢያ። የመንፈቅ አለቃ አያሌው ታምሩ የከቡር የታላቁ ሊቅ ወርቃማ መልእአከቶች እና ቅኔዎች። የቤተ ሰብ የነዘገ በሀግከጣኞሻች አለቃ አያሌው ታምሩ የመንፈቅ መታሰቢያ። ይኸውም አባታችን አለቃ አያሌው ታምሩ እንደ ወንጌሉ ቃል የሐዋሪያነት አገልግሎታቸውን ደከመኝ ሰለቸኝ አመመኝ ሳይሉ በቤተ ከርስቲያን ዐውደ ምሕረትም ሆነ ሰዎች መልእከታቸውን ሊያዳምጡ በሚችሉበት መንገድ ሁሉ በየግል ሕይወታችን ለሚገጥመን ችግር ሳይቀር ሲያስተምሩን ሲመከሩን የነበሩት አባታችን አለቃ አያሌው ታምሩ ዓረፍተ ዘመናቸው ደርሶ ወደ ፈጣሪያቸው ሄደዋል። የኢትዮጵያ ቤተ ከርስቲያን ትልቅ ሰው አጣች። ኃዘኑ የኢትዮጵያ ቤተ ከርስቲያን ነው። በቤተ ክርስቲያን የፍቅርና የአንድነት ረኃብ እየገባ የምሁራን የሊቃውንት ድኸነት እየታየ ነው ያለውና በዚህ ጊዜ ማረፋቸው ከዚህም ሌላ ደግሞ ይህቺን ጥንታዊት ታሪካዊት ብሔራዊት ቤተ ከርስቲያን ለመናድ ብዙ አጽራረ ቤተ ከርስቲያን በዙሪያዋ በተሰለፉበት ጊዜ እንደ አለቃ አያሌው ያሉ ብዙ ሊቃውንት በምትፈልግበት ጊዜ የእሳቸውና እሳቸውን መሰል ሊቃውንት መለየት ለሀገርም ለቤተ ከርስቲያንም ጉዳት ነው ብዬ ነው የማስበው» መልአከ ሰላም ዳኛቸው ካሣሁን «ምትከና ተወዳዳሪ የማይገኝላቸው አባቴ አለቃ አያሌው ታምሩ በአምላክ ፈቃድ ያወቅኳቸው ልጅ ሆፔ በተግባረ አድ ትምህርት ቤት ነው ስንተዋወቅ ከሌሎቹ ተማሪዎች ለይተው ወደ ቤታቸው እንድመጣ አድርገው «በል አንተም ከኔ የምትፈልገውን እኔም ከአንተ የምፈልገውን እንግሊዝኛ ቋንቋን በብሬል አንማማራለን» አሉኝ። አለቃ አያሌው ታምሩ የኢትዮጵያ ቤተ ከርስቲያን የቁርጥ ቀን ልጅ ናቸው። አለቃ አያሌው ታምሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን ሊቀ ሊቃውንት ነበሩ። ቤተ ከርስቲያን አግዚአብሔር ይሁንሽ። ቤተ ከርስቲያን ሰው አጣች። ጽቋቋጽቋቋጽ ታላቅ የኀዘን ቀን ጽጽተጽጽት ቤተ ከርስቲያን ትልቅ ሰው አጣች። መድቋፏሓዊ «አለቃ አያሌው ኢትዮጵያ በዚህ ምእተ ዓመት ካፈራቻቸው ታላላቅ የቤተ ከርስቲያን ምሁራን አንዱ ነበሩ። ማድቋፏቋች አለቃ አያሌው ታምሩ ጥብቅ የሃይማኖት አባት ነበሩ። ለአባቶችም ማስተዋልን ያድልልን አሜን ድቋፍጃፍ «አለቃ አያሌው ስመ ጥሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን ሊቅ ነበሩ። መድቋፏጃቋ አለቃ አያሌው በዓለም ትልቁ ቤተ መጻሕፍት ነበሩ። ህሀህሀቱሠወ አለቃ አያሌው ታምሩ የመንፈቅ መታሰቢያ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

تعليقات:


memezon

خيارات التنزيل | تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي | كتاب اليوم

© dirzon | شروط الخدمة | خصوصية | حول | خدمات | اتصال