Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
መንጌል ምንድን ነው። ር ክፎክኪፎ ወንጌል ማለት ምስራች ወይም መልካም ዜና በሐግ ትምህርት ምክንያት ምስራችነቱን እንዳጣ ነው። በሮም ላሉ አማኞች በተጻፈው ደብዳቤ መገኘቱ ግን አስደናቂ ነው። ኢየሱስ የተወለደው ባሪያ አድርገው ከሚያስገብሩት ከዚህ ሕዝብ ነው። ወንጌል ኢየሱስን እግዚአብሔር ባተለቀው ልክ የሚናገር ነው።መ ኛ ጢሞቴዎስ ጳውሎስ አደራ በተሰጠው ወንጌል የተሰበከው ሕይወት እና አለመጥፋት ነው። የተቀበልነው ሕይወት ቀጥሎ ሞት ወይም መጥፋት የሌለበት ነው። እኔ እኔን አይቼ ሳይሆን አዳን ተማምቼ ነው። ከሥራው መፈጸም በኋላ በልጁ ወንጌል ተሰበከ። ሮሜ በመጀመሪያ የእግዚአብሔር ኃይል በወንጌል ውስጥ ነው። ይህ የሆነው በራእይ ስም በተገለጠልኝ ሽፋን የራሳቸውን ትምህርት የሚያዘጋጁ አገልጋዮች ስለበዙ ነው። አገልጋይ አስተናጋጅ እንጂ ሸፍ አይደለም በወንጌል እንዘጋጃለን እንጂ ወንጌል አናዘጋጅም።
ሮሜ ሓ ወንጌል መልካም ዜና ነው መልካም ዜና የሚሆነው ግን ኢየሱስ ከተወራበት ብቻ ነው። ወንጌል ወንጌል የሚሆነው ስለ ልጁ ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ከሆነ ነው። ሐዋርያው ወንጌል ስለልጁ ልጁም ጌታችን ኢየሱስ እንደሆነ ይናገራል ለአሕዛብ በተሰበከው ወንጌል በጳውሎስ ወንጌልን የኢየሱስ ማንነት በሦስት መልኩ ተገልጾአል እርሱም ኢየሱስ በሥጋ ከዳዊት ዘር እንደተወለደ ከሙታን እንደተነሳ እና በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ እንደተገለጠ ነው። ዓፄ የእግዚአብሔር ወንጌል ሐዋርያ ሊሆን የተጠራ የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያ ጳውሎስ በነቢያቱ አፍ በቅዱሳን መጻሕፍት አስቀድሞ ተስፋ ለሰጠው ለእግዚአብሔር ወንጌል ተለየ። ለምን የጸጋ ወንጌል የእግዚአብሔር ወንጌል ተባለ። ኞ ሮሜ ገዐ የልጁ ወንጌል በሐዋርያው ጳውሎስ የተሰበከው ነው። ሮሜ የዘላለም ሕይወት የኃጢአት ደመወዝ ሞት ነውና የእግዚአብሔር የጸጋ ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን የዘላለም ሕይወት ነው። ኞ ገላትያ ገ ሰላም እንግዲህ በእምነት ስለ ጸደቅን በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ከእግዚአብሔር ጋር ሰላም አለንኞ ሮሜ ገ አዲሱ መትን ወንጌል ምሰራች መሆኑ የሟቀረው ሕግ ሷቀቀሷሰት ነው ወንጌል ማለት ምስራች ወይም መልካም ዜና ማለት ነው። ለኛ ወንጌል ግልጥ የሆነው ሕይወት እና ጸመጥፉት ነው አሁን ግን በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ መገለጥ ታይቶአል። » ወጌልሰ መሰበጽ ተደጋጅ ስለዚህም በሚቻለኝ መጠን በሮሜ ላላችሁ ለእናንተ ደግሞ ወንጌልን ልሰብክ ተዘጋጅቼአለሁማ ሮሜ ከላይ የልጁ ወንጌል ብለን የልጁ ወንጌል በሐዋርያው ጳውሎስ እንደተሰበከ ልጁ ኢየሱስ ለባሪያው ለጳውሎስ ወንጌልን በመግለጥ እንዳስታወቀው ጳውሎስ ይህን ምስራች ወደ አሕዛብ ለማድረስ ብዙ ዋጋ እንደከፈለ አይተናል።