Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي
  • قائمة القراءة
  • مختصر
  • كتاب مسموع
  • بحث
  • تحميل
  • myzon
  • تسجيل الدخول
  • تسجيل
English  አማርኛ  Français  العربية
كتاب اليوم

ሐመር 12ኛ ዓመት ቁጥር 1፣ 1996.pdf


  • word cloud

ሐመር 12ኛ ዓመት ቁጥር 1፣ 1996.pdf
  • Extraction Summary

» መልሱን ከሐመረ ጽድቅ ያገኙታል መ «ክርስቲያናዊ ጋብቻና መሰናክሎቹ» እንዲሁም «ጭንቀት መንሥኤውና መፍትሔው» የሚሉና ሌሎችንም ትምህርቶች አካታለች በልዩ እትም በ ገጽ የተዘጋጀችው ይህች መጽሔት እነዚህንና ሌሎች ጉዳዮችን በማካተት በቅርብ ቀን በሥርጭት ላይ ትውሳላለች። ስለዚህ የቫይረሱ በፍጥነት መዛመት እንዲቆም የሚመለከታቸው አካላት በጥሞና አስበውበት ቁጭ ብለው ሥራ ሊከፋፈሉ ይገባል ያኔ ማን ምን እንደ ሠራ ማንስ እንዳልሠራ ለማወቅ ይቻላል ሦስተኛው ምክንያት በጉዳዩ ላይ የሚንቀሳቀሱ አካላት ገንቢ በሆነ ሁኔታ ቤተ ክርስቲያንን እንዳ ስተማረው ሩ ስለ ሙሴ በትርና ስለ ክርስቶስ መስቀል ምሳሌነት ስለ ቅዱሳን ሐዋርያት በረድእ ቀሌ ምንጦስ ማለት ሲሆን ጴጥ ማለትም የቀሌምንጦስ መጽሐፍ አኅጽሮተ ቃል ሆኖ ጴጥሮስ ማለት ነው። ለምንድን ነው የሟገፉን። ወዴትስ ነው የሚገፉን።ጠ መከ» ጠመመ መ ቨቨ መጻ ቨጹቨመዜጠክህ መቨግ ለባለው ታደለ እናወይም መሰፍን ጥላሁን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አራዳ ቅርንጫፍ የባንክ ሒና አድ ወማኅበረ ቅዱሳን ዝገባላር ነገረ ሃይማኖትና ክርስቲያኖ መሠረት አድርጓ በመተንተን የቀረበ መጽሐፍ ነው።

  • Cosine Similarity

ስለዚህ የቫይረሱ በፍጥነት መዛመት እንዲቆም የሚመለከታቸው አካላት በጥሞና አስበውበት ቁጭ ብለው ሥራ ሊከፋፈሉ ይገባል ያኔ ማን ምን እንደ ሠራ ማንስ እንዳልሠራ ለማወቅ ይቻላል ሦስተኛው ምክንያት በጉዳዩ ላይ የሚንቀሳቀሱ አካላት ገንቢ በሆነ ሁኔታ ቤተ ክርስቲያንን እንደ ዐቢይ አጋር አለመያዛቸው ይመስለናል ይኸውም ኤችአይቪኤድስን በመከላከል ረገድ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕ ዶ ቤተ ክርስቲያን እንደ አንድ መንሥኤ አድርጋ ለምትሰጠው ትምህርት በችግሩ ዙሪያ እንሠራለን የሚሉት አካላት ተገቢ ወይም ትክክል አረዳድ ያላቸው አይመስልም የምትሰጠው ትምህርት በቫይረሱ የተያዙትን የሚጐዳና ተስፋ የሚያስቆርጥ ነው ቫይረሱን ለመከላከል «አማራጭ ዘዴ የሆነውን» ኮንደምን ሰዎች እንዳይጠ ቀሙ ትምህርቷ እንቅፋት ሆኗልና» የመሳሰሉትን አስተያየቶች በየዐውደ ጥናቱ ሲሠነዝሩ ይሰማል በመሠረቱ ቤተ ክርስቲያናችን ሰዎች የተቸገሩትን በመርዳት የታመሙትን በመጐብኘት ቅዱስ መጽሐፍ የሚያዝዘውን አንዲፈጽሙ ታስተምራለች ትመክራለች ነገር ግን ትምህርቷም ሆነ ስብከቷ በቅዱስ መጽሐፍ በሕገ እግዚአብሔር የተመሠረተ በመሆኑ አውነቱን እውነት ሐሰቱን ሐሰት የሚል ነው «የኤድስ ቫይረስ ቓዌቦ ሙትም ይመጣልና አትዘሙቱ» የሟል ትምህርቷን መቃወም አውነትን መቃወም ነው ስለ ኮንደም የምታስተምረው ትምህርት የተሳሳተ ነው ማለት «አታመዝንር» የሚለውን ሕገ እግዚአብሔር መጻረር ነው ስለዚህ ኢትዮጵያውያን በሚያሰቅቅ ሁኔታ ከመጣባቸው ፈተና ራሳቸውን እንዲታደጉ በማድረጉ ረገድ ፍሬ ያለው ሥራ እንሠራለን ብለው ታጥቀው የተነሠ አካላት ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን በመግፋት ፈንታ በአጋርነት አሰልፈው ሊሠሩ ይገባል በአገራችን ቤተ ክርስቲያናችን ምን ያህል የለውጥ ኃይል አንደ ሆነች ያንንም የተቀረው ዓለም እንደ ተረዳ የሚያረጋግጥ ዜና ሁላችንም በቅርቡ ሰምተናልፁ ይኸውም በኢትዮጵያ የኤድስ ቫይረስን መስፋፋት ለመግታት የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ወሳኝ አካል እንደ ሆነች የተረዳው የአሜሪካ መንግሥት ቤተ ክርስቲያናችን በሽታውን በመከላከልና በበሽታው ሳቢያ ወላጆቻቸውን ያጡ አጓለ ሙታን ሕ ፃናትን በመከባከብ ላይ አተኩራ የምታከናውነው የተቀናጀ እንቅስቃሴ በገንዘብ እጥረት እንዳይስተጓጐል በማሰብ ከተለመደው የርዳታ ቢሮክራሲ ወጣ ባለ ሁኔታ በፕሬዝዳንት ቡሽ አስቸኳይ የኤችአይቪኤድስ ኢኒሼቲቭ ከተመደበ ሚልዮን የአሜሪካን ዶላር ውስጥ ለመጀመሪያ ዙር አምስት ሚልዮን ዶላር መስጠቱ ነው ቤተ ክርስቲያችንም በገንዘቡ የነበራትን የአሠራር መዋቅር አሻሽሸላ ካለፈው እንቅስቃሴ ጠንካራና ደካማ አካሄዶችን ገምግማ ከላይ እስከ ታች ያሉ ሠራተኞቿን አስተባብራ በትጋት ትሠራለች ይህንንም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ፓትርያርክ ርአሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የርዳታ ስምምነቱን በፈረሙበት ወቅት ባሰሙት ንግግር አረጋግጠዋል እንዲህ ሲሉ «በሕዝባችን መጻኢ ሕልውናና በሀገራችን ዕድገት ላይ ጋሬጣ የሆነውን ኤችአይቪኤድስን ለመከላከል በምናደርገው እንቅስቃሴ ዛሬ የተፈራረምነው የርዳታ ስምምነት በግዙፍነቱ የመጀመሪያው ነው ይህ ደግሞ ከአሁን በፊት የጀመርነውን ጥረት በስፋትና በጥረት እንድናካሂድ ከማገዝ አልፎ ተግባራችንን በልበ ሙሉነት በተስፋና በቆራጥነት እንድናከናውን ይረዳናል በበኩላችን እስከ ታች ድረስ ዘልቀን አስፈላጊውን መልእክት ሕዝቡ ዘንድ ቶሎ ለማድረስ ችሎታውና ብቃቱ ስለ አለን አሁን በተደረገልን ድጋፍ በመታገዝ በአጭር ጊዜ ውስጥ የሕዝባችንን ጠባይ በመለወጥ ተግባራዊ የሆነ ለውጥ አናስመዘግባለን ብለን እናምናለን ስለዚህ መንግሥትም ሆነ በችግሩ ላይ የሚሠሩት አካላት ይህንን የቤተ ክርስቲያናችንን ዝግጁነትና ዐቅም ተረድተው ተገቢና አስፈላጊ በኾነው ነገር ሁሉ የተገደፈውን በማስተካከልሄ የተጣመመውን በማቃናትና የደከመውን በማበርታት ሊተባበሩ ይገባል በአገር የመጣን ችግር ለማስወገድ አገራዊ ትብብርና እንቅስቃሴ ማድረግ ለኢትዮጵያውያን አዲስ ነገር አይደለምና የልዑል እግዚአብሔር ቸርነትየእመቤታችን አማ ላጅነትየቅዱሳን በረከትና ረድኤች ከሁላችን ጋር ይሁን አሜን ወኃጩኀታ ጳግረዳጩጨረሪ ድ ወማኅበረ ቅዱሳን ዝገላገ ጥንቃቄ በቅርቡ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የአማራ ክልል ፕሮግራም ላይ በሰሜን ሸዋ አገረ ስብከት ታላቁ የመልከ ጸዴቅ ዋሻ ስለሚገኙት ያልፈረሱ አ ስከሬኖች የተሰጠው ሳይንሳዊ» ማብራሪያ የቦታ ውን ክብር አንደ ማንንኪሰስ መንፈሳዊ ኃይሉን እንደ መቀነስ አድርጌ ተመልክቸዋለሁ በፕሮግራሙ ላይ የገዳሙ አባቶች እንደ ተናገሩት በዚሁ የሐመር መጽሔ ት አንደኛ ዓመት ቁጥሮ አራት ዓም እትምም እንደ ተገለጸው በገዳሙ የሚከ ማቹት አስከሬኖች የማይፈ ርሱት የማይበሰብሱትና የማይ ረግፉት እግዚአብሔር ለጻድቁ አቡነ መልከ ጸዴቅ በገባላቸው ቃል ኪዳን ነው ይኽውም «እዚህ አንተ በጸለ ይክበት ቦታ መጥቶ የተሳለመውን ያስቀደሰውን በቦታው የተቀበረውን ለአንተ ሰጥቼአለሁ» አላቸው አባታ ችንም የዚህ ዘመን ሰው ምልክት ይፈልጋልና የሚታየው ምልክቱ ምን ድን ነው። ተሳበ ነውና ከወዲሁ የሚመለከተው አካል ተገቢ መፍትሔ ቢያበጅለት መልካም ነው ምእመኑም በጉዳዩ ላይ ንቃት እን ዲኖረው መደረግ ይገባዋል ወቃፉ ፇረሌ ዳኃ ለያ አጅግ አስፈላጊ በማኅበረ ትዱሳንቹ የኅትመት ዝግጅት ማስተባበርያ ክፍል በገበያ ላይ የዋለው ከከ በ ዓምደ ሃይማኖት» መጽሐፍ በእ ጅጉ አስፈላጊ ሆኖ አ ግኝቼዋለሁ ይኽውም በክልላችን ብዙዎች አዳጊ ሕፃናት ቀድመው የሚማሩት በኦሮ ምኛ ቋንቋ በመሆኑ ነው መጽሐፉ እኒህ ሕፃናትና አዳጊ ዎች ወጣቶቹም ጭምር ስለ እምነታቸውና ሥርዓታቸው እንዲያውቁ ምቹ ሁኔ ታን ይፈጥርላቸዋል በዚህ መን ገድ በርካታ መሰል ሥራዎችን እንደ ምታቀርቡልን ተስፋ አደርጋለሁ መጀ ረሃ ድጋፌ በቅርቡ ጋወመሠ በሐመር መጽሔት ኛ ዓመት ቁጥር አምስት ላይ የን ስሐ አባትና ልጅ ግንኙነት» በሚል ርእስ በትምህርተ ሃይማኖት ዓምድ በዶር መስፍን ተገኝ ከቀረበው ጽሑፍ በጣም የምፈልገውን ነገር አ ግኝቻለሁ ከዚህም ጋር ደግሞ በው ስጤ በአጅጉ የማዝንባቸው ነገ ሮች አሉ እኒህም የነፍስ አባቶች ወደ ልጆቻቸው ቤት ፄደው ያለ መጠየቃቸው እንዲሁም የንስሐ ልጆ ቻቸውን ቁጥር ያለ መወሰናቸው ናቸው በመሆኑም ቤተ ክርስ ቲያናችንም ሆነች የጹሑፉ አቅራቢ ለአበው ካህናት እኒህን ነገሮች በየጊዜ ው ከማ ሳወቅ አንጻር ቢያስቡበት መልካም ነው እላለሁሆ ፍቀፇሮሥ ሜላሳጴሌቋ ዴዕ ጋመረ መጋደ ታሟያጄሟሀ ፍምመ ዝገላገ በሚዛን ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን የሚያ ገለግሉ አባቶቻችን ካህናት ለንስሐ ልጆ ቻቸው በየዓመቱ የሚገናኙበትን የጊዜ ሰሌዳ በዚህም ልጆቻቸው በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ትምህርትሥርዓትና ትውፊት ተኮትኩተው እንዲያድጉ እየተደረገ ያለው ጥረትና የአርስ በእ ርስ ምክክር የሚበረታታ ነው በከፋ ሸካና ቤንች ማጂ አገረ ስብከት ሥር በርካታ የገጠር አብያተ ክርስቲያናት ስለሚገኙበት የሚዛኗን ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም አጥቢያ ቤተ ክርስ ያን ተሞክሮ ሌሎች አካባቢዎችም ያጤኑት በአባቶቻችን እግር ሥር ተገ ኝተን በምክረ ካህን በፈቃደ ካህን ጸንተን እንድንኖር ያደርገናል እላለሁ ሥምፇ ያ ሟሃጋ ደሯዎድዕ ማርያሥ ቋጋያፉ ሦቤም መ ሌልነ ታዕቤ ኃሜ ም«ልምጎሴ በክልል ስድስት ጠረፋማ አካባቢ ሆሞሻ ከምትባል ወረዳ ለእንጀራ ፍለጋ ከተለያዩ ክልሎች የተሰባሰብን ኦርቶ ዶክሳውያን ወጣቶች እየተወያየን በእግ ቪአብሔር ፈቃድ ጸሎታችንን የምና ደርስባት አንዲት በሣር የተሠራ ጸሎት ቤት ነበረችን ከዚህች አነስተኛ ቤተ ጸሎት ተነሥተን የቅዱስ ዑራኤ ልን ቤተ ክርስቲያን ለመሥራት በማሰብ ኮሚቴ አቋቁመናል የኮሚቴ ዎቹ አባላት ራሳችንን አስቀድመን የተ ለያዩ ጥረቶች እያደረግን ነው በመሆነም በጥሩ ሁኔታ ላይ ለሚገኘ ው አካሄዳችን በጎ አድራጊ ወገኖች እገዛ እንዲያደርገልን መልእ ክታችንን አስተላልፉልን ሪጋታመሙ ያይ ቋል ዕድዕሦ ሥምሻ ወረና በሰሜን ሸዋ አገረ ስብከት በሄ ጸቡ አቦቴ ወረዳ ውስጥ ልዩ ስሙ ቃሪቦ በሚባል ቦታ የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ሕንፃ ቤተ ክርስ ቲያን ተሠርቶ ካበቃ በኋላ ጽሌው ሳይገባበት እስከ አሁን ድረስ አለ በአ ሁኑ ጊዜ ጽሌው በመንበረ ክብሩ ጨ መረ መጋዚ ጭጄያፖ ወማኅበረ ቅዱሳን መቀመጥ ሲገባው ያሰ ቤት ነውእባካችሁ የሚመለከተ ው አካል መፍትሔ። ብሥራተ ገብርኤ ል ሀገረ ሰላም ሣህሌ ተስፋዬ አአ ካሣው ዋለልኝ ደቡብ ወሎ ወግዲ ሲስተር ፀሐይ ዐይተነው ባሌሮቤ ሙሉ ጌታ ዓለማየሁ ሰቁጣ ብርሃነ እመብቅመመድ ሰትቤት ዘላለም ታምራት አላባ ጹብ ጓኽባና በረ መምረ ኃይ ማርሮም ጎፇው ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ከትንሣኤ በፊት ያለውን አንድ ሳምንት ሰሙነ ሕማ ማት የሕማማት ሳምንት በማለት ትዘክ ረዋለች ሕማማት የሚለው ቃል «ሐመ ታመመ» ከሜለው የግአዝ ግስ የወጣ ሲሆን የጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሕማሙና ሞቱ የሚዘከርበት ሳምንት ነው በሌላም በኩል ይህ ሳምንት ከአዳም እስከ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየ ሱስ ክርስቶስ የነበሩ ነፍሳት በሲኦል የቆዩበት የአምስት ሺህ አምስት መቶ የመከራ የፍዳና የኩነኔ ዘመን መታሰቢያ ስለሆነ የሕማማት ሳምንት የሚለውን ስያሜ አግኝቷል አንደዚሁም ይህ ሳም ንት «ቅዱስ ሳምንት» ይባላል ከሌሎች ሳምንቶች ሁሉ የተለየ የከበረ ነውና ምክ ንያቱም በዚህ ሳምንት በአያንዳንዱ ፅለት ስለ ፍጹም ፍቅር የተከፈለ የመሥዋዕ ትነት ሥራ ስለ ተሠራበት የሰው ልጆች ደኅንነት ስለ ተፈጸመበት መድኃኔ ዓለም ስለ እኛ ቤዛ ሆኖ ለመስቀል ሞት ታዛዥ ሆኖ ነፍሱን ስለ ካሠልን «ቅዱስ ሳምንት» ተብሏል በተጨማሪም «የመ ጨረሻ ሳምንት» ተብሎ ይጠራል ጌታ ችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ዓለም በሙዓለ ሥጋዌው ለፈጸማቸው የቤዛነትና የአርአ ያነት ተግባራት ፍጻሜ በመሆኑ ነው በዚህ ልዩ በሆነ ሳምንት ካህናትና ምአመናን በነግህ በሠልስት በቀትር በተ ሰዓትና በሠርክ ወደ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በመጓዝ ስለ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሕማማተ መስቀል የሚያዘክ ረውን ምፅራፍ ከቅዱሳት መጻሕፍት በማንበብና በመጸለይ ሕማሙንና ሞቱን ያዘክራሉ ቅዱስ ያሬድ በመጨረሻው ሳምንት በየዕለቱ በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶ ስ ላይ የተፈጸመውን ነገረ መስቀል በተ መለከተ ያዘጋጀውን መዝሙር ይዘም ራሉ አብዝተው ስግደትን ይሰግዳሉ ሰሙነ ሕማማትን ከሌሎች የዐቢይ ጾም ሳምንታት ልዩ የሚያደርገው ሥርዓት አለ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አ ብያተ ክርስቲያናት ሥርዓትና ደንብ መሠ ረት በሰሙነ ሕማማት ከጸሎተ ሐሙስ በስተቀር ቅዳሴ አይቀደስም ስብሐተ ነግህ አይደረስም ጸሎተ ፍትሐት አይ ጸለይም ጸሎተ አስተስርዮም አይደረግም እንዲሁም ጥምቀተ ክርስትናም አይፈጸ ምም ከላይ የተዘረዘሩት የቤተ ክርስቲያን ሥርዓቶች አስቀድሞ በዕለተ ሆሳዕና ይከናወናሉ በተጨማሪም ማንኛውም ክብ ረ በዓል በዚህ ሳምንት ቢውል ከትንሣኤ በ ኋላ እንዲከበር ይተላለፋል ይህ ብያኔ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናት ዘንድ የጸና ኦርቶዶክሳዊ ሥርዓት ነው ሕማምና ሞት የማይገባው ጌታ ችን ኢየሱስ ክርስቶስ የእኛን ሕማምና ሞት ለራሱ በማድረግ በዚህ ሳምንት ለእኛ ቤዛ ሆኗልነ ደዌያችንን ተቀበለ ሕማማ ችንንም ተሸከመ ከዓመፀኞችም ጋር ተቆ ጠረ እርሱ ግን ግፍን አላደረገም ተንኮ ልም በአፉ አልተገኘበትም ኢሳፋ ተብሎ እንደ ተጻፈ ምአመናን ክርስቶስ የተቀበለው የእኛን ሕማም ወማኅበረ ቅዱሳን ሰሙነ ሕማማት መሆኑን በማዘከር በሰሙነ ሕማማት ከማንኛውም የሥጋ ሥራ መታቀብ በዋዛ በፈዛዛ ባለመነጋገር በኀዘን ልናከብረው ይገባል ብድራትን የማያስቀረው አም ላክም መተሳለፋችንና በደላችንን በመደ ምሰስ የመንግሥቱ ወራሽ ያደርገናልና ሰሙነ ሕማማት እስከ አራተኛ ው ምዕተ ዓመት ድረስ ከጸሙ ተለይቶ ለብቻው ይከበር ነበር በኋላ ግን በባሕ ረ ሐሳብ ቀመር መሠረት ጾሙም ሕማ ማቱም ትንሣኤውም ተያይዘው አንዲከበ ሩ ተደረገ ምዕራባውያን ከአርባ ጾም ውስጥ የመጨረሻውን ሳምንት ሰሙነ ሕማማት ያደርጉታል የምሥ ራቃውያን ኦሪየንታል ኦርቶዶክስ ተዋ ሕዶ አብያተ ክርስቲያናት ግን አርባውን ጾም ጨርሰን ከኒቆዲሞስ በኋላ ያለውን ተከታዩን አንድ ሳምንት ሰሙነ ሕማማት አድርገን እናከብራለን በእነዚህ የሕማማት ሳምንት ውስጥ ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በየፅለቱ ያከናወናቸውን የድኅ ነት ሥራዎች እንደሚከተሉት ናቸው እሑድ ሆሳዕና ሆሳፅና የሚለው ቃል በዕብራይስጥ «ሆሼዕናህ» የሚል ሲሆን ትርጉሙም «አባክህ አ ሁን አድን» ማለት ነው ይህ ቃል በዘ መነ ብሉይ በቀደምት ነቢያት ዘንድ የተ ለመደ ቃል ነው «አቤቱ እባክህ አ ሁን አድን አቤቱ እባክህ አሁን አቅና በአግዚአብሔር ስም የሚመጣ ቡሩክ ነው መዢ የሆሳዕና በዓል ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያ ጀርባ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ የሚቀድሙትና የሚከተሉት ሕዝብ በተ ለይም አእሩግና ሕፃናት «ሆሳዕና ለዳዊት ልጅ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው ሆሳዕና በአርያም» በማለት ጌታ ችንን በክብር መቀበላቸው የሚታወስበት በዓል ነው በዓሉም ሆሳዕና የሚለውን ስያሜ ያገኘው በዕለቱ ከተዘመረው መዝሙር ነው በሌላ አነጋገር ይህ ፅለት ረየጸ በርት እሑድ» ክ ሀበ ይባላል ታሪካዊ አመጣጡ የመልካም ምኞት እና የድል አድራጊነት መገለጫ ሁኖ ከደገኛ ው አባታችን ይስሐቅ ልደት ጋር ተያይኮ የመጣ ነው ይኸውም መካኒቱ ሣራ የወላድነት ዕድሜዋን ጨርሳ ልማደ አንስት ከተቋረጠባት በኋላ ሁሉን ቻይ የሆነ አምላክ ይስሐቅን በሰጣት ጊዜ ዘመዶቿ የተሰማቸውን ደስታ ለመ ግለጽ የዘንባባ ዝንጣፊ በመያዝ የጎበኛ ትን አምላክ አመስግነዋል አስራኤል ከአስከፊው የግብፃውያን አገዛዝ ተላቀው ባሕረ ኤርትራን በደረቅ ሲሻገሩ የተ ሰማቸውን አጥፍ ድርብ ደስታ በገለጡ ጊዜ እንዲሁም ዮዲት የተባለች ንግሥተ እስራኤል ሆሉፎርኒስነ የተባለ አላዊ ንጉሥን ድል ባደረገች ጊዜ ቤተ እስራኤ ል እንደ ሰንደቅ ዓላማ የዘንባባ ዝንጣፊ በመያዝ አደባባይ ወጥተው የተ ሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል በዘመነ ሐዲስም መድኃኒታ ችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሰውን ዘር መ ከዲያብሎስ ቁራኝነት ከሲኦል ባርነት ነጻ ለማውጣት ወደ ዙፋን መስቀሉ ሉቃ በተጓዘ ጊዜ ሕፃናት እና አአሩግ ነጻ የሚወጡበት ቀን መድረሱን እነርሱ ሳያውቁ እግዚአብሔር ባወቀ ዘንባባ በመያዝ ዘምረዋል እስራኤል ዘንባባ በመያዝ እንዳመሰገኑት እኛም አስራኤል ዘነፍስ ዕለቱን ዘንባባ ጸበርት በግን ባራችን በማሰር በዓሉን በየዓመቱ እያስ ታወስን እናከብራለን በዚህ ፅለት ዘንባባ እየተባረከ ለሕዝቡ ይታደላል ሕፃናትና አእሩግ «ለዳዊት ልጅ መድኃኒት መባል ይገባዋል» እያሉ ዘም ረዋል ይህ ሁሉ በአንድ ወገን የነበረው የአቀባበሺሌ ሥነ ሥርዓት ሲሆን በሌላ በኩል የነበረው አቀባበል ደግሞ እጅግ የሚያሳዝን ነበር ሥርዓተ አሪትን ትንቢተ ነቢያትን በሚገባ እንከታተላለን ይሉ የነበሩ ጸሐፍት ፈሪሳውያን «መምህር ሆይ ደቀ መዛሙርትህን ገሥጻቸው» አሉት ጌታችንም መልሶ «እነዚህ ዝም ቢሉ ድንጋዮች ይጮኻሉ» ሲል መልሶላቸዋል ቅናት አቅላቸውን ያሳጣቸው ፈሪሳውያንም የዋህ የነቁ ሕዝብ ምስጋና ወደ ጥላቻ እንዳይ ለወጥ አድርገዋል ከሁሉ የሚያ ሳዝነው በዕለተ ሆሳዕና እሑድ ዘንባባ ይዘው የዘመሩለትን ጌታ ዓርብ «ይሰቀል ዘንድ ይገባል» ብለዋል መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያ ጀርባ ላይ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌ ም ገባ በዚህም በነቢዩ ዘካርያስ እንዲህ ተብሎ የተነገረው ትንቢት ተ ፈጸመ አነሆ ንጉሥሽ ጻድቅና አዳኝ ነው ትሑትም ሆኖ በአህያም በአ ህያዩቱ ግልገል በውርጫዩቱ ላይ ተ ቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል» ዘኳ ማቴማርሉቃ ዮሐ ጌታችን በአህያ ጀርባ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም መግባቱ የሰላም ንጉሥ መሆኑን ያመሰክታል እስ ፈኤል ዘመነ ምሕረት ሲሆንላቸው አባቶቻ ቸው በአህያ ጀርባ ተቀምጠው ይታዩ ነበር ጌታም እውነተኛ የኅሊና ሰላም ይዝፔላችሁ መጣሁ ሲለን በአህያ ጀርባ ወደ ቤተ መቅደስ ሕይወታችን ተጉዚል ና ለእግዚአብሔር ምስጋና ይገባዋል በም ድር ሰላም ለሰው ሁሉ ይሁን» ሉቃ እያሉ የዘመሩለት የሰላም ባለቤት ነው በመዋዕለ ትምህርቱም «ሰላሜን አሰጣችኋለሁ» ዮሐ ብሎ እንዳ ስተማረ ያን ሰላም የሚሰጥበት ዕለት መቅረቡን ለማመልከት ነው በሌላ በኩልም በአህያ ጀርባ መቀመጡ ኅቡዕ ምሥጢር አለ በአህያ ጀርባ የተ ቀመጠ ሰው ሌላውን አሳድዶ አይዝም እርሱም ሮጦ አያመልጥም በዚህም ጌታችን በእምነት ለሚፈልጉት የሚገኝ ቅርብ ሲሆን በእምነት ለማይፈልጉት ግን የማይገኝ መሆኑን አስተምሯል ስለዚህ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ፀሐይ ፅድ ሜያችን ሳትጠልቅ በእምነት አንፈ ልገው አሞጽ የአህያን ጀርባ ያልናቀ ጌታችን ትሑት ሰብእና እና የተ ሰበረ ልቡና ወዳለው ሰው ዘወትር ይጓዛል እንጂ የተዋረደውንና የተሰበ ረውን ልብ አይንቅም ኢላ መዝ ለታሰሩት መፈታትን ሊሰብክ መላእክት በዕለተ ልደቱ ለ መመ መጋፀቋ ፇቀሥሯሥሯሥ ዝገላገ ምቫ ሰው የሆነ ጌታችን ከማሰሪያዋ በተ ፈታች አህያ እንደ ተቀመጠ ሁሉ ከኃጢአ ት አስራት በተፈታ ሕይወት ዛሬም ያድ ራል የኅሊና ሰላምን ይሰጣል ስለዚህ ንስሐ ገብተን ጌታችንን ሆሳዕና በአርያም እያልን ልናመሰግነው ይገባል ሪኞ ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሰው ሆኖ በዚህ ዓለም ሲመላለስ በሆሳዕና ማግሥት ጌታችን ከቢታንያ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ ሁለት ነገሮችን አ ድርጓል አንደኛ ከቅጠል በስተቀር ፍሬ ያልተገኘባትን ዕፀ በለስ ረግሟል ሁለተኛ ወደ ቤተ መቅደስ ገብቶ የሚሸጡትንና የሚለውጡትን አስወጥቷል ማቴ ማርሉቃ በቅዱስ ማቴዎስ አገላለጥ «በማግሥቱ ተራበ» የሚል ቃል እንመለከታለን «ነቢዩ ኢሳይያስ እግዚአብሔር ለዘላለም አይራብም አይጠማም አይ ደክምም» ኢሳ ይላል በቅዱስ ንጌልም በመጀመሪያ ቃል ነበር ያ ቃል ቀዳማዊ እንደ ሆነ ቃል ግዚአብሔር ዘንድ እንደ ነበር ያም ቃል እግዚአብሔር ነው ተብሎ ተጽፏል ዮሐ ጌታችንም በመዋዕለ ትምህርቱም ሲያስተምር የአኔስ መብል የላከኝን ፈቃድ አደርግ ዘንድ ሥራውንም እፈጽም ዘንድ ነው» ዮሐ ሲል ተናግሯል ነቢዩ እግዚአብሔር እንደማይራብ ተናግሯል ታድያ ጌታችን ለምን ተራበ። በእርግጠኝነት የተነገሩ መረጃ ዎች ባይኖሩም የንስሓ አባት ይዞ ከሚኖረወ የማይኖረው ይበል ጣል አንዳንዶች አላቸው የሚባሉም ቢሆን በዓመት አንድ ጊዜ ሁለት ጊዜ ቤተሰባዊ በሆነ መልክ በዝምድና ከመጠያየቅ ያለፈ ግንኙነት አለመኖሩ በእርግጥ እንደ ቤተ ክርስቲያኒቱ ትም ህርት የንስሓ አባት አላቸው ለማለት ያስቸግራል በዚህ ረገድ ቤተ ክርስቲ ያናችን ተቋማዊ ዐቅሟን በተለያየ ክፍለ ለኻኽገር ዓለም ያሉ ምአመናንን በማዕከላዊነት ለመድረስ የሚያስችላትን ከማጠናከር በመሰስ ያሱትን ቴክኖሎጂያዊ የመገናኛ ዘዴዎች መጠቀም የሚቻልባቸውን መንገዶች አተኩራ ልታስብበት የሚገባ ይመስለናል ኛ ንስሓ ላይ ሳይሆን ዝምድና የንስሓ አባትና ልጅ ግንኙነት መሠረት የንስሓ ሕይወት ነው በአርግጥ እንደ አንድ ቤተሰብ ተቀራርቦ ክፉና ደጉን መካፈሉ መልካም ቢሆንም የንስሓው ጉዳይ ጨርሶ ተረስቶ ዝም ድና ላይ ብቻ ካተኮረ ግን ከጥቅሙ ይልቅ ጉዳቱ አያመዘነ መምጣቱ አይ ቀርም ንስሓ ላይ ያተኮረ ግንኙነት አለ መኖሩ አንዱ ችግር ነው በእርግጥ በንስሓ አባትና ልጅ ግንኙነት ዋነኛው የንስሓ ጉዳይ ሳይነሣ መቅረቱ የን ስሓ አባትም ሆነ ልጅ ግንኙነታቸውን አንዴት እያዩት ነው የሚል ጥያቄ ያስነሣል ሃብዙ ልጆች በአንድ ንስሓ አባት መያዝ አንድ ንስሓ አባት ሊከታተ ላቸው የሚችላቸው የንስሓ ልጆች ለዚህ ተግባር በሚመድበው ጊዜ የሚ ወሰን ቢሆንም መጠኑን ለመወሰን ግን መመዘኛ ተደርገው መታየት የሚ ገባቸው ሁኔታዎች አሉ በእርግጥ ቤተ ክርስቲያን በዚህ ዙሪያ ትምህርት መስጠት ቢገባትም እያንዳንዱ የን ስሓ አባትም ዐቅሙን አውቆ መመጠን ይገጋባዋል ልጆቹ በዝተዋል ማለት ባለበት ኃላፊነት መሠረት በጥራትና በብቃት አይከታተላቸውም ማለት ያመ ጣል ይህ ደግሞ የኋላ ኋላ የቤተ ክርስቲያንን ሥርዓት የሚያናጋ አካሔ ድን ይፈጥ ልሱ በተለይ በአንዳንድ ቦታ አንድ ካህን እስከ የንስሓ ልጆች አሉኝ ሲል ይደመጣል መቼ ሊከታተሏቸው ይሆን። በርግጥ በአን ዳንድ የአገራችን ክፍሎችና በባሕር ማዶም ጭምሮ የም እመናን አጠቃላይ ብዛትና የአገልጋይ ቀሳውስቱ ቁጥር ስለ ማይመጣጠን የንስሐ አባቶች አብዝተው የሚይዚቸ ውን ልጆች እንዴት መምራት እንደ አለባቸው ሊተኮርበት ይገባል ኛ የአመለካከትና የፅውቀት ልዩነት መፈጠር በአሁኑ ጊዜ ካሉት ችግሮች መካከል አንዱ ይህ ነው የዘመኑ ትውልድ በዘመናዊ ትም ህርት አመለካከቱና አስተሳሰቡ እየተ ለወጠ ሲሄድ የሚያነሣቸው ጥያቄዎች የሚሰነዝራቸው አስተያየቆች የሚያ ጋጥሙት ችግሮች በዓይነትም በመጠ ንም ይለያያሉ ከዚህ የተነሣ የአ መለካከትና የፅውቀት ልዩነት ይፈጠ ራል የንስሓ ልድ ለሚፈጠሩብኝ ችግ ሮች መፍትሔ አላገኘሁም ይላል የንስሓ አባት ደግሞ እንደነዚህ ዓይነት ሰዎች ምን ዓይነት አመለካከት እንዳላ ቸው አያውቅም በአጠቃላይ በክፍል አንድ የገለ ጥናቸውን የንስሓ አባት ኃላፊነቶችን የንስሓ ልጅነት ፃይማኖታዊ ግዴታ ዎችን በአግባቡ ሰመወጣት በዚህ ወማኅበረ ቅዱሳን በክፍል ሁለት የቀረቡትንም ችግሮች መፍታት የንስሓ አባትና ልጅ ግንኙነትን ፍሬያማ ያደርገዋል በመሆኑም በሦስት ወገን ልዩ ትኩረት ሊደረግበት ይገባል በቤተ ክርስቲያን በኩል የቤተ ክርስቲያኒቱን ተልእኮ ተግ ባራዊ ከሚያደርጉ አካላት መካከል የመ ጆመርያዎቹ ቀሳውስት ናቸው ስለዚህ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ከዚህን በፊት በቅስና መዓረግ እንዲያገለግሉ የሠየመቻ ቸው ቀሳውስት ተልእኳቸውን ለመ ፈጸም ምእመናንን ለመያዝና ለመምራት የሚያስችላቸውና ጊዜውንና ትውልዱን ያገናዘበ መመሪያ ብታወጣ ሥልጠናም ብትሰጥ መልካም ነው ይህም ቀሳ ውስቱ አንድ ዓይነት ግንዛቤ እንዲኖ ራቸው ከማድረጉም በላይ በየጊዜው ኅብ ረተሰቡ ለሚያነሣቸው ጥያቄዎች መልስ ለመስጠት በሕዝቡ መካከል የሚፈጠሩ ችግሮችን ለመፍታትና ብቃት ያላቸውን ቀሳውስት ለማሠራት ያስችላል በሌላ በኩል ደግሞ እስከ ኣሁን ሲደ ረግ እንደ ነበረው በአንድ ክብረ በዓል በተ ጣበበ ጊዜ ለበርካታ ሰዎች ሥልጣነ ክህ ነት ከመስጠት ይልቅ ሰዎች አስቀድመው የክህነት ዓላማው ኃሳፊነቱ አተገባበሩ ምን እንደ ሆነ የሚማሩበትን ሁኔታ ብታመቻች ይህንንም በሥራ ለመተግበር አንዲቻል በአህጉረ ስብከት ደረጃ የካህናት ማሠልጠኛዎችን ማቋቋምና ማጠናከር ይገባል በየአብነት ትቤቶችና በግል ከአ ብነት መምህራን መሠረታዊውን የቤተ ክርስቲያንን ትምህርት የተማሩ ሰዎች የመግቢያ ፈተና እየተሰጣቸው ወደ ማሠ ልጠኛው ገብተው ሥርዓተ ቤተ ክርስ ቲያንን ትምህርተ ኖሎትን ተምረው ያን ሲያውቁ ሥልጣነ ክህነት ቢቀበሉ ጥሩ ውጤት ያለው ሥራ መሥራት ይቻላል ይህም በአጠቃላይ በካህናትና በምእመናን መካከል ከንስሐ አባትነትና ልጅነት አኳያ ሊፈጠሩ የሚችሉ በርካታ አለመ ግባባቶችን ለማስወገድ ያስችለናል በካህናት በኩል ሥልጣነ ክህነት ከአግዚአብሔር በአደራ የተቀበሏት አምላካዊ ገንዘብ መሆኗ ይታወቃል በመሆኑም በአግዚአ ብሔር ገንዘብ እግዚአብሔር የሚወደውን ሥራ የመሥራት መሥራት ሕዝቡን በሃይማኖት በምግባር የመጠበቅ ኃላፊነት አንዳለባቸው ዘወትር በልቡናቸው ሊያስ ቡትና ሊሠሩት ይገባል ይህንንም ኃላ ፊነት በአግባቡ ለመወጣት አስቀድሞ አገ ልግሎቱን እንደ ሥራ ሳይሆን አንደ የሕይወት አካል አድርጎ መቀበል ያስፈ ልጋል የሚያስገድደው ሳይኖር ወድዶ ፈቅዶ ሥልጣነ ክህነትን የተቀበለ ሰው በቅዱስ ጴጥሮስ በኩል የተቀበለው ክህነቱን ብቻ ሳይሆን አደራውን ጭምር ነው በመሆነም ያለበትን ጊዜ ኅብረተ ሰብ በአገር ያለውን ኢኮኖሚያዊ ማኅበራዊና ፖለቲካዊ ክስተቶችን ከግ ምት ውስጥ አስገብቶ ሕዝቡን ለመጠበቅ እንዲችል በየጊዜው በዕውቀት ምሉዕ ሆኖ መገኘት አለበት በመንፈሳዊ ዕው ቀቱ ከሚሠራቸው ምአመናን ካልተሻለ በቀለም ዕውቀት ቢያንስ መሠረታዊ የሆነ ነገሮችን የማያውቅ ከሆነ ከፈረሱ ጋሪው በመቅደጮ ተልአኮውን ለመ ጋመመድ መጋሪያ ፇሟሥቿያ ፈጸም ያዳግተዋል በተጨማሪም አር ሱም የበታችነት እየተሰማው አገል ግሎቱን ይጠላል የሚያናገረውና የሚ ያስተምረውም ትምህርት ምእመናንን የማይስብ ይሆናል ስለዚህ ካህኑ «ዘመኑን እየወጃችሁ በውጭ ባሉቱ ዘንድ በጥበብ ተመላለሱ ለእያንዳንዱ እንዴት እንድትመልሱ እንደሚገባችሁ ታውቁ ዘንድ ንግግራችሁ ሁል ጊዜ በጨው እንደ ተቀመመ በጸጋ ይሁን» ያለውን ቃለ ሐዋርያ መመሪያው እንዲ ያደርገው ይጠበቅበታል ቆላ በምአመናን በኩል ምአመናን በሃይማኖት መንገድ ተጉ ዘን ከእግዚአብሔር ለመድረስ የአርሱ የሆነውን በጎ ነገር ሁሉ ለማግኘት የንስሐ አባት ወሳኝ ሚና ያለው መሆኑን መረዳት ይገባናልፎ በግብፅ ለነበረው ሕዝበ እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን ለአስራኤል ሌዋ ውያንን የሰጠ እግዚአብሔር በየጊዜው ሕዝቡን በሃይማኖት መንገድ የሚመሩ ካህናትን ይሰጣል በመሆኑም እያ ንዳንዱ ምእመን በብቃት ሊያስተም ሩት ሊመክሩት ሊመሩት የሚችሉትን የንስሐ አባት የመያዝ መንፈሳዊ ግዴታ ስላለበት ትኩረት ሊሰጠው ይገባል የንስሐ አባት መያዝ ብቻ ሳይሆን ከንስሐ አባቱ ጋር በመነጋገር ሊማር ሊወያይ የሚችልበትን ጊዜ መስጠት ይጠበቅበታል በዚህም ጊዜ የንስሐ አ ባቱ ከሚሰጡት ትምህርት በተጨማሪ ስሜቱን ፍላጎቱን በኑሮው ውስጥ ያጋጠሙትን ችግሮች በግልጥ በማንሣት የንስሐ አባቱ መፍትሔውን እንዲ ሰጠው ተቀዳሚና የዘወትር ተግባሩ ሊያደርገው ያስፈልጋል ከዚህ በተጨማሪም የቤተ ክርስቲ ያኒቱ አገልጋይ ካህናት ሐዋርያዊ ተል አኳቸውን ሊፈጽሙበት የሚገባውን ጊዜ ኑሯቸውን ለመደጎም ሲል በሚሜያ ደርጉት መሯሯጥ እንዳይጨርሱት ምእ መናን ከደብራቸው የሰበካ ጉባኤ ጋር በመነጋገር አስተዋፅዖዋቸውን በጊዜ መክፈል አዳዲስ የልማት ሥራዎችን ማስፋፋትና ማጠናክር እድጉን ይጠበቅባ ቸዋል ይህ ካህናቱ በአንድ አሳብ አገ ልግሎታቸውን አንዲፈጽሙጮ ባላቸው ጊዜ ዕውቀታቸውን እንዲያሰፋፉ ያደር ቸዋል በዚህ መልኩ ሁሉም የሚጠበ ቅበትን ኃላፊነት ሲወጣ ቤተ ክርስቲያ ኒቷ ባላት ልዩ መዋቅራዊ አደረጃጀት ከከተማ እስከ ገጠር ለመድረስና በኅብ ረተሰቡ መካከል ሊፈጠሩ የሚችሉ ሃይማኖታዊ ኢኮኖሚያዊ ማኅበራዊና ፖለቲካዊ ችግሮችን መፈታትና የሕዝ ቡን ሕይወት መታደግ ትችላለቹ አገ ልጋዮቹም ጸድቀው የሚያጸድቁ ይሆ ያዖታመደዳዎቻታራ አቧያሠ ባነ ሣነው ርአሰ ጉዳይ ላይ ያላችሁን አስተ ያየት እንድትልኩልን በዚህ አጋጣሚ አንጠይቃለን ለሁሉም እግዚአብሔር ይርዳን አሜን ዝገላገ መምሯ ሬ ለፅያ ካለፈው የቀጠለ መጽሐፈ ኪዳን ቀዳማዊ «መጽሐፈ ኪዳን ዘእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ጸሐፍወ ለዝ ኪዳን ዮሐንስ ወጴ ጥሮስ ወማቴዎስ እንዘ ያጽሕፎሙ እግዚ እነ ወፈነወ በአርዓያዝ ግጽው እም ኢየሩ ሳሌም ይህን የጌታችን የኢየሱስ ክርስ ቶስን የኪዳን መጽሐፍ ዮሐንስ ጴጥሮስና ማቴዎስ ጌታችን እያጻፋቸው ጻፉት። ፍሩ ወደ ገሊላ ስለ መግባቱ ይናገራል ክፍል እአግዚአብሔር ለሙሴ የነገረው ሥርዓተ ደብተራ ኦሪት ለቅዱስ ጳጥሮስ አንደ ነገረው ቅዱስ ጴ ጥሮስ ደግሞ ለቀሌምንጦስ ይህን ሰማያዊ ሥርዓት እንዳ ስተማረው ሙሴ አንደ ሊቀ ጳጳሳት ሆኖ አ ሮንና ልጆቹን ስለ መሾሙ ቅዱስ ጴጥሮስ ለቀሌምንጦስ ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያንን እንዳ ስተማረው ሩ ስለ ሙሴና ስለ ጴጥሮስ ንጽ ጽራዊ ትምህርት በክርስቶስ የሚያምን የክርስቶ ስን ሥራ አንደሚሠራ ሩ ቅዱሳን ሐዋርያት ድውያንን ስለ መፈወሳቸው ፍሩ ንጽሕና በረከት ለመስጠትም ሆነ ክርስቶስ ራሱን ለቤተ ክርስቲ ያን እንደ ሠዋ ይናገራል ክፍል ለመቀበልም አስፈላጊ እንደ ስለ ክርስቶስ ትና አዳኘነት ስለ ዲያብሎስ ሽንፈቱ ሩ ስለ ሙሴ በትርና ስለ ክርስቶስ መስቀል ምሳሌነት ስለ ቅዱሳን ሐዋርያት አ ስ ተምህሮ ኖኅ መርከብ እንዲሠራ ስለ መታዘዙ ይናገራል አምላክነ ክፋትና ክፍል ሩ ቅዱስ ጴጥሮስ ስለ ንስሐ አ ስፈላጊነት ያየውና ያስተማ ረው ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ ብፁዕ ስለ መባሉ ቤተ ክርስቲያን በቅዱስ ጴጥ ሮስ የቃል መሠረትነት እንደምትሠራ ቅዱስ ጴጥሮስ የመንግሥተ ሰማያትን ቁልፍ ስለመቀበሉ ወዘተ ይናገራል ማጠቃለያ በአጠቃላይ ስምንቱ የሥርዓት መጻሕፍት የሐዲስ ኪዳን በይዘ ታቸው በትምህርትና በትንቢት በይበል ጥም በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ላይ ያተኩራሉ እነዚህ የሥርዓት መጻሕፍት በተለያዩ አገሮች በተለያዩ ቋንቋዎች ተ ቢሆንም በኢትዮጵያ ክርስቲያን ጽፈው የሚገኙ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ እስካሁን ድረስ ተ ሚገ ት በግአዝ ቋንቋ ነው የሚገኙትም በታላላቅ ገዳማትና ጥንታውያን አድ ባራት ነው በጽሑፉ እንዴ ተገለጠው የሁሉም የሥርዓት መጻሕፍት አጠ ቃላይ ዝርዝር ይዘታቸው አልተሟላም ይህም የሆነበት ምክንያት መጻሕፍቱ የሚገኙባቸው ቦታዎች ውስንነትና የቦታ ርቀት መኖር ነው ከመጻሕፍቱ ብዙዎቹ በአን ቀጾች የተከፋፈሉና ለእያንዳንዳቸው መሪ ምልክት ወይም ልዩ መጠሪያ አንዳላቸው ሊቃውንት ይናገራሉ መጻሕፍትም ያረጋግጣሉ ረስጠአ የመጀመሪያዎቹ ሁለት ፊደላት ረስ ረሱል ቁ ከሚ ለው ዐረብኛ ቃል የመጡ ሲሆን ትርጉሙም ሐዋርያት ማለት ነው ሦስተኛው ፊደል «ጠ ቀኖናቱ ወደ ምአመናን ሁሉ ከተላኩበት ረድእ ቀለምንጦስ ከሚለው ስም በማሳጠር የመጣ ነው አንድም ተጥላሳት ከሚለው የዐረብኛ ቃል በማሳጠር የተ ወሰደ ሲሆን ቀኖናት ትእዛዛት ማለት መሆኑ ተመልክቷል «አ» በግብፃውያን አኀዝ አቆ ጣጠር ሥርዓት አንደኛ ቀዳማዊ ማለት ነወ ረስጠአ ማለትም «ሐዋር ያት ቀኖናት ቀሌምንጦስ ቀዳማዊ» ሲሆን ቅዱሳን ሐዋርያት በረድእ ቀሌ ምንጦስ አማካይነት የላኩት የመጀመሪ ያው የሥርዓት መጽሐፍ ማለት ነው ረስጠብ የ«ረስ» ና «ጠ» ትር ጉም አስቀድሞ ከላይ እንደ ተገለጠው ነው የመጨረሻው ፊደል «ብ በግብፃውያን አኅዝ አቆጣጠር ሥርዓት የቀናቱን ቅደም ተከተል የሚጠቁም ሲሆን ሁለተኛው ዳግማዊ ማለት ነው ዓይን ቃሉ የመጣው የመጀ መሪያው ፊደል «ዓ» ከጽርዕ ዓይን ደግሞ ከጽዮን ወስዶ ከጽርሐ ዮን ዓይን አንደ ተገኘ ይናገራል በሌላም በኩል ዓይን ሐዋርያት ከተ ሰበሰቡት ቦታ የጽርሐ ጽዮን በገነት የመጀመሪው ፊደል ነው ይባላል ድስቅ ድስቅ ማለት የዲድስቅልያን መጽሐፍ የማያስረዳ መሪ ምልክት አኅጽሮተ ቃል ነው ቀሌጴጥ ቀሌ ማለት ቀሌ ምንጦስ ማለት ሲሆን ጴጥ ማለትም የቀሌምንጦስ መጽሐፍ አኅጽሮተ ቃል ሆኖ ጴጥሮስ ማለት ነው ይህም ቅዱስ ጴጥሮስ እየነገረው የጻፈው መሆትነን የሚያስረዳ ነው ወዕጩኃምፖ ዳኀ ግለጨድ ልመፎ መጋደሟያጃያፖ ለኻኽገር በትንሣኤ በዓል እርድ መከናወን ያለበት መቼ ነው። ነው ቃሌ የኛ ባለሀብታም ቤተ ክርስቲያን ከኛ የለቃቀሙትን ለልጅ ማጋቢያ ሊያደርጉ ነው ተማክረሽ ነዋ ቄሶቹን ያስላካችሁት እስቲ ድጋሚ እዚህች በራፍ ድርሽ ይበሉ እኔ ቢሻው አይደለሁም» አሉ በንዴት ጦፈው በፊታቸው ያለውን ጠረጴዛ በጡጫ እየደበደቡ «አባባ እግዚአብሔር አንድ ያደረገውን ሰው አይለየውም» ይላል የእግዚአብሔር ቃል መልካም የሆነ ውን ነገር ማደናቀፍ ጥሩ አይመስ ለኝም ደግሞ በሌላ ምዕራፍ «ሰው አባ ቱንና እናቱን ይተዋል ከሚስቱም ጋር ይተባበራል አንድ አካልም ይሆናሉ» ይላል እኛም ከዚህ ቃል ውጭ አይ ደለንም ግን ያንተን ትእዛዝ ማክበር የግድ ይለኛል እንጅ ንቀት አይደ ለም» አለች በረጋና በሚያባብል አ ቀራረብ «እስቲ ንትርኩን አቁሙና ቁርስ ቀማምሱ ሰዓቱ ወደ ምሳው ቢጠ ጋም» በማለት እናትዬው ጥሩ የሥጋ ፍርፍር ከዳቦ ጋር የምግብ ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠ መ አብነት ከሆስፒታል በሰላም ወጣ የራሔልንም ወንድም ድኖ ወደ ቤቱ እስከ ተመለሰ ድረስ በመጠየቅ ጥ ሩ ዝምድና አፈራ ራሔልንም ጠንካራ ምእመንና የሰንበት ትቤት አባል እንድትሆን በማድረግ ጥሩ መንፈሳዊ ሕይወት መምራት ከጀመረች ሁለት ዓመት አለፋት በዕለት ተፅለት ግንኙ ነታቸው እሱ ፍላጎቱና ዕቅዱ ባይሆንም ከእርሱ መለየት ከመንፈሳዊ ሕይወት መዛል እንደ ሆነ አጥብቃ እየነገረችው ነበር ለዛሬው ትልቁ ቁም ነገር ለመድረስ የወሰኑት ራሔል እኔኮ ለትዳር ብመኝሽም ሁኔታዎች አይፈቅዱልኝም ጠንካራ መን ፈሳዊ እኅት መሆንሽ ቢያኮራኝም ቤተ ሰቦችሽ ከኔ ጋር ያለውን ጋብቻ የሚቀ በሉት አይመስለኝም» አላት በአንድ የሰንበት ቀን በቤተ ክርስቲያን ታዛ ስር ቁጭ ብለው «አቢ እኔ ዛሬ ሰው መሆኔ ያንተ ያልተቋረጠ ጥረት ውጤት ነው ይህ ደግሞ ከሞት ወደ ሕይወት መሻገር ነው እኔ ብር አምላኪ አይደለሁም እውነትን ዐውቄአለሁ ፍጹም የከበደ ችግር ቢኖርም መሠናክሉ አልፈን ለቁም ነገር መብቃት አለብን ንስሐ አባቴን አማክሬአ ቸው «ይህማ በእውነት የሚገባ ነው ሸማግልናውን እኛ እንጨርሳለን ነው ያሉኝ «እሄ ግን ይከብደኛል ገንዘብም ቢሆን ያስፈልገኛል ድግስ ጥሎሽ ወዘተ የሚባል ጣጣ የተለመደ ነው» «አይደለም የኔና ያንተ ሰርግ ፍጹም አስተ ማሪ መሆን እንዳለበት ይሰማኛል» «ይሁና በጸሎት ይበልጥ ልንተጋ ይገባል አባቶችንም ማማከር ፈተናዎችንም መቋቋም ይገባናል» ካህናቱ በሰበካ ጉባኤ ጽቤት ተሰብስበዋል ራሔልና አብነትም በመካከላቸው ተገኝተ ው ያዳምጣሉ እኛ ማድረግ የሚገባንን አድርገናል ሁለተኛው ሽምግልናችን ይበልጥ የሚያ በሳጭ ነው ሆኖም እኛ ለራሔል ክብር ለአብነት ደስታ ስንል ሁሉንም ችለ ናል አሁን ነገሩን ሁለቱም ባለብት ወስነን ቀጣዩን ሥራችንን ብናቅድ ይሻላል» አሉ አባ መንግሥቱ ዘለቀ የሁለቱም ንስሐ አባት «እኛም ከርስዎ የተለየ አሳብ የለ ንም ይኸው በሽምግልና ብቻ ብዙ ጊዜ ፈጀን የሚቀጥለውን ብናደግር ይሻላል» አባ ሀብተ ኢየሱስ ደግመው ተናገሩ «ዕድሉን ለኔ ከሠጣችሁኝ በዚህ የአባቶች ውይይት ላይ ከአንዴም ሁለቴ በመሣተፌ በጣም ዕድለኛ ነኝ የምትናገሩት ሁሉ ለኔና ለወንድሜ በማሰብ ነው እኒም ከእናቴ ጋር ሁሉንም ነገር ተስማማተን ጨርሰናል በጣም ደስተኛ ናት ቀጣዩ አ ሰባችሁን ሰምተን ዉጠደ ሥራችን አንሠማራ አለች ራሔል ከተቀመጠ ችበት ተነሥታ «እኔም ከእኅቴ የተለየ አሳብ የለኝም ጽናቱ ከኔ ይልቅ ሰአርሷ የተሰጣት ይመስለኛል በጣም በጣም ደስተኞች ነን የናንተም የአባቶቻችን ትዕግሥት ከአንዴም ሁለቴ ለሽምግልና መመላለሳችሁ ትልቅ ነው እግዚአብሔር ያክብራችሁ ሁም ወደ እውነትነት የሚቀየርበት ጊዜ ተቃረበ ይመስለኛል ከኔ በላይ ደስተ የሆናችሁት እኔም ማድረግ የሚገባኝን ለመፈጸም እየተሯሯጥኩኝ ነው የእናቷ ከፍተኛ ሃይማኖታዊ ሰልቤ የበለጠ ጥንካሬን ሰጥቶኛ ሰግናለሁ «መልካም ራሔል በጣም ተጠንቀቂ ምስጢሩ መባከን የለበትም ማወቅ የሚ ገባቸው ሰዎችን ማንነትሽን ሳንገልጽ ከ ሩቅ አገር የምትመጭ አስመስለን ዝግጅቱ በተለይ ለአብነት አንደ ሆነ የኛ ድርሻ እናዘገዛዛለን ለአባትሻ ጤንነትም አ መረ መጋቧ ሃሟያፖሠያ ፃ ሄም መ ዝገላገ ስቢላቸው ይህ የእናትሽ አደራ ነው በሉ በርቱ አንተም ለዝግጆቱ ራስህን አበ ረታታ ለሁሉም እግዚአብሔር ይር ዳን አቡነ ዘበሰማያት በማለት ልጆችን በማሰናበት የየራሳቸውን የሥራ ድርሻ የሰንበት ትቤቱ አጠቃላይ ዝግጅት የሰበካ ጉባኤ የገንዘብና የቁሳቁስ ርዳታ የአዳራሹ ዝግጅት በየክፍሉ እንዴት መጠናቀቅ እንዳለበት ተወሰነ ዕለቱ አሑድ ጥር አሥራ ሁለት የቅዱስ ሚካኤል በዓል ከወትሮው በተለየ መልኩ ቤተ ክርስቲያኑ በሕዝበ ክርስቲያን ከጫፍ እስከ ጫፍ ተሞልቷል ካህናት መነኮ ሳትና የሦስቱ አድባራት አገልጋዮች የአገ ረ ስብከቱ ጳጳስ ቀደም ብለው በመቅደስ ተ ገኝተዋል የሁለቱ ወጣቶች መምጫ ሰዓት በመድረሱ ከወዲሁ መቀመጫና ምንጣፍ እየተዘጋጀላቸው ነው ራሔል ከቤቷ በቀጥታ ለቅዳሴ የሚሔድ ሰው መስላ ነው ቀደም ብላ በሌሊት የወጣችውና በሰንበት ትቤቱ ቤት የአ ብነት ሚዜዎችና የእርሷ ሚዜዎች ተ ገናኝተው ልብሷን መቀያየር የጆመረችው ሪሸሩ የሰንበት ትቤት መዘምራን ረጃጆም ሻባ ለሰኩስው በሁለት ረድፍ ቆመው «ሶበ ሰማእነ ዜናከ መጸእነ ሐቤ ኪ የሚሰውን ወረብ ይወርባሉ ሁለቱ ወጣቶች ከሰንበት ትቤት በሚዜዎ ቻቸው ታጆበው ወደ ዘማሪዎቹ ሲቀርቡ አልልታው ደምቆ ተቀበላቸው ሚዜ ዎችም ይዘው ጧፋቸውን ከዘማሪዎቹ ጋር ወረቡን ይበልጥ አደመቁት ራሔል ፊቷን ቀላ ባለ ስስ ዐይነ ርግብ ሸፍና ማንነቷን ለመረዳት ያስቸግራል በራሳ ቸው ፍላጎት የተዘጋጁት ሁለት የቪዲዮ ቀራዒዎችና የፎቶ አንሺዎች ይህን ትዕይንት ለትውልድ ቀርፆ ለማስቀረት ይሯ ሯጣሉ ሙሽሮቹ በዘማሪዎች መሐል አ ልፈው ወደ ቤተ ክርስቲያኑ ውስጥ ሲገቡ አጠቃላይ ምእመናኑ በደመቀ እል ልታና ዝማሬ ተቀበሉዋቸው በቀጥታ ወደ ጳጳሱ አጠገብ በመሔድ በመስቀል ተ ባርከው ከቦታቸው ላይ ቆሙ የተክሊል ሥነ ሥርዓት በመልካም ሁኔታ ተከናወነ ቃል ኪዳናቸውን ፈጸሙ ቅዳሴው ተ ከናወነ ጳጳሱ ረጋ ብለው በትረ ሙሴ ወደ ድምፅ ቸውን አንደ ያዙ ጉያው ተጠግተው ቆሙ «የተወደዳችሁ ምእመናን እንደ ምን ስንብታችኋል። ሪዎች «የዛፍ ተከላ ቀን» ነውነ ከተለያዩ በወርቅ ችግኝ ጣቢያዎችና በስጦታ ወይም በግዢ ገብርኤል ገዳም ልማት የሚገኙትን ችግኞች ወደ ወርቅ ጉር እየተከናወነ ያለው ቀበሌና አካባቢ ኮሚቴ በመውሰድ የአካ የሚያሰኝ ነው ባቢውን ሕዝብ ባሳተፈ ሁኔታ ይተከላል በዘፈቀደ ከመጨፍጨፍ በመቆጠብ የኮሚቴው አባል የሆኑት አቶ በየነ በተለይም ዝርያቸው በመጥፋት ሞገስ እንደ ገለጹልን የዛፍ ተከላው ላይ ባሉትና በቤተ ክርስቲያን ቅ መርሐ ግብር የሚከናወነው በሚከተለው ጽርና ዙሪያ ተወስነው በሚገኙት ሁኔታ ነው አገር በቀል ዛፎች ላይ በማተኮር ን ቢከተሉ መልካም ነው ከገጽ የዞረ ተጠማሁ ዮሒ ተፈጸመ ዮሒ ናቸው እነዚህ የፍቅር ቃላት ጌታችን ጽኑዕ ፍቅሩን የገለጠባቸው ቃላት ናቸው በዕለተ ዓርብ በአደረገው የማዳን ሥራ ጌታችን ዓለምን ለመጨረሻ ጊዜ ከራሱ ጋር ከባሕርይ አባቱ ከአብና ከባሕርይ ሕይወቱ ከመንፈስ ቅዱስ ጋር አስታረቀ ዕቢ በዚህ ፍቅሩ ለሰቀሱትና ግፍ ለፈጸሙበት አ ምላካዊ ይቅርታውን አድርጓል ጌታችን ወደር በማይገኝለት ፍቅሩ አስቀድሞ ስለ ወደደን እኛ ም የመጨረሻ ፍቅሩን የገለጸልንን አምላክ ልንወደው ይገባል አእርሱ አስቀድሞ ወዶናል እኛ እንወደዋለን» ኛዮሒ እንዳለ ቅዱስ በመጨረሻም በዕለተ ዓርብ በአንድ ወገን ጥላቻ ቢያይልም በሌላ ወገን ደግሞ ለፍቅሩ የሚሳሱ ሰዎች አልታጡም ፍቅሩ አ ገብሯቸው ከጴላጦስ ፊት ቀርበው ቅዱስ ሥጋውን ከመስቀል አውርደው ለመቅበር ፈቃድ የጠየቁ የጌታችን የመከራ ቀን ወዳጆች ዘአርማትያስና ኒቆዲሞስ ናቸው የጌታችንን ሥጋ ከመስቀል አውርደው ደገኛው ዮሴፍ ለራሱ ባዘጋጀው አዲስ መቃብር አኑ ረውታል ይህ ዮሴፍ ዘአርማትያስ የሠራው የጽድቅ ሥራ ዛሬ እኛም በዘመናችን ልንፈጽመው የሚገባ ደገኛ ሥራ ነው ዮሴፍ የጌታችንን ሥጋ ከጠላት ዓይን ሰውሯል ጌታችን በመስቀል ላይ ሳለ አላፊ አግዳሚው ይገላምጡት ራሳቸውን እየዘበቱ ይነቀንቁበት ዮሌፍ ዘአርማትያስን ከእኒህ ዓይን እንደ ሰወረው ዛሬም ምእመናንና ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን በክፉ ዓይን ከሚመለከቷት መናፍቃን ልን ሰውራት ይገባል በዕለተ ቅዳሚት ቅድመ ሥጋዌ ወአፅ ረፈ እግዚእነ እምኩሉ ዘአኃዘ ይገበር በሰባተኛ ው ቀን ቅዳሜ እግዚአብሔር ከሠራው ሥራ ሁሉ ዐረፈ» ይላሳል ዘፍ ድኅረ ሥጋዌ ሁሉን ቻይ የሆነ አምላክ የድኅነት ሥራውን ፈጽሞ በከርሰ መቃብር ዐርፏል ከስቅለት በኀ ላ ያለው ይህ ቅዳሜ በተለያየ ስያሜ ይጠራል ይኽውም ወድ ጽ ሯሳ ጓኽባና በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ አጋዥነትና ረድኤት የአባታችን የአቡነ መድኃኒነ እግዚእን ታሪክ መጻፍ እንጀምራለን አቡነ መድኃኒነ እግዚእ የተወለዱት ቢሐት በምትባል መንደር አካለ ጉዛይ ነ አባታቸው ትልቁ ካህን ሰንበት ተስፋነ አናታቸው ጊሩተ ማርያም ይባላሉ ሁለቱም ጻድቃንና ን ጹሓን ሲሆኑ ከከበሩ ወገኖች ዘሮች የተወለዱ ናቸው ሁለቱም በፈቃደ እግዚአብሔር የሚመሩና የሚኖሩ እምነተ ጽኑዎች ነበሩ ልጅ ግን አልነበ ራቸውም እግዚአብሔርም ልጅ እንዲ ሰጣቸው ይማፀኑ ነበር እግዚአብሔርም ልመናቸውን ልቅሷቸውን ምዋ ታቸውን ለነዳያን የሚሰጡትን የተ ቀደሰ ትሩፋታቸውን ዓይቶ ስአለ ታቸውን መሥዋዕታቸውንም ተቀበላ ቸው ይህ መልካም ፍሬ የሆነ መዓ ዛው እንደ ገነት የሟሚሸት ከበረሃ አበባ የበለጠ በተለይም በሜያዝያ ወር እንደ ሚታይና እንደ ሚሸት አበባ የሟሸት ሕ ፃን ተወለደ እርሱም ለመንግሥተ ሰማ ያት መሪ የሚሆን ነወ ሕፃኑ በተወለደ ጊዜም ዘመዶቹ በሙሉ ደስ አላቸው እግዚአብሔርን በመፍራት ተከባከቡት በጥበብም አሳ ደጉት እንዳደገም የአባቱን በጐች ይጠ ብቅ ነበር አባቱ ደስ እንዲለው ልብስ መርጦ ገዝቶ አለበሰው ግን ልብሱን አውልቆ ለአንድ የድኻ አንድ ቀን አቡነ እግዚእ ሰወ ዐዩ ው ተሸበረ ታቸውን አህያ አንሥተው ች በአህያው እየተቀመጠ እንዲሄድ አስበው ልጅ ሰጠው ከፅለታ መድኃኒነ አባታቸውም የልጃቸውን ርኅ ዐይተው በጣም ደስ አላቸ ው ለሞት በተቃረቡ ጊዜም አቡነ መድኃኒነ እግዚእን ጠሩ አባቶች ልጆ ሁን እንደ ሟባ ርኩ እርሳቸውም ለልጃቸው ብዙ በረከት ሰሟቸው ባረኳቸው ብዙ ጥበብ ለወዲ ያኛው ዓለም የሚጠቅም ትምህርት በስፋትና በጥልቀት አስተምረዋቸዋል አቡነ መድኃኒነ እግዚእ በተወለዱ ጊዜ በጀርባቸውና በሆዳቸው በትእምርተ መስቀል ቦመስቀል ምልክት የነናስ መድኃኒት የኾነ የመስቀል ቅር ጽ ባዩበት ጊዜ አባታቸው ይህ ልጆ በሰማይ የተመረጠና የተከበረ ብለው ትንቢት ከዚህ በኋላ አኦከበሪ ያቀዱትን ሁሉ እንዲ ያደርጉ ሥልጣን ሰጣቸው እነሆ ሰባ መጻሕፍት አሉ ለፈቀድከው ለወደ ድከው ስጥ እንደ ፈለግኸው አድርግ አሏቸው ል እግዚእ ግን ለቅዱስ እንስጥ አ መድኃኒነ እግዚእም አባታቸውን እንደ ሆነ በእጅህ የያዝከው «ለእኔ መስቀል ብቻ ይበቃኛል» በትሪ ኣሉ ወማኅበረ ቅዱሳን አቡነ መድኃኒነ እግዚአ ዘደብረ በንኮል ገዳም አሏቸው። አድ የአትክልትና ፍራፍሬ ልማት ባሕ ል በከፍተኛ ደረጃ እንዲስፋፋ ያደረጉ ናቸው አሁንም ወደ አቡነ መድኃኒነ እግዚእ ገድል ትረካ እንመለስና ጻድቁ በዚህ ገዳም ሲገቡ ካደረጉዋቸው ዓበይት ተግባራት መካከል ሲጠቅስ በስም ዓመተ መንግሥቱ ለንጉሥ ዓምደ ጽዮ ወአምዝ አሠነዩ ኩሉ ዘይደሉ ለቤተ ክርስቲያን ወአስተናበረ ንዋያተ ቅዱሳት ወመጻሕፍተ አስተዳለወ ለንባበ ትምህርት ወቀደሰ ከመ ሕግ ሐዋርያት ወአሰርገ ቁርባነ ወጸሉ ብዙህ ወስብሐ ት ወተቀደሰት ዛቲ ቤተ ክርስቲያን ወኀረያ አቡነ መድኃኒነ እግዚእ እም ውስተ ደቁቁ እለ ወሀቦሙ አስኬማ ቅድስተ» አቡነ መድኃኒነ እግዚእ ለቤተ ክርስቲያን አገልግለ ለንባብ ውሉ ቅዱ መጻሕ እንደ ሐዋርያት ሕግ ሥጋ ወደሙን ፈትተው ብዙ ጸሎትና መመደድ መጋደ ሃሃሟያፖፖ ብ ዝገላገ ያኖድዘረ ዖል ለዎዐታ መድኃኗደቃ ዳ ሂዳ ፇም ጩሦ ይረታራፆቻ ምስጋና ከደረሰ በኋላ ያች ቤተ ክርስ ቲያን የተቀደሰች ኾነች ቤተ ክርስቲያም ይህን ትመስላለ ንጉሥ ዓምደ ጽዮን በነሠ በስምንተኛው ዓመቱ ከመነኮሱት መነኮ ሳት መካከል አባ አኖሬዎስ አባ ኢ ሳይያስ አባ ወረደ ቃል አባ ገብረ ክርስቶስ አባ ገብረ አምላክ የተባሉትን መርጠው ከአቡነ መድኃኒነ እግዚእ ጋሮ በመሆን ሥርዓተ ቅዳሴ ፈጸሙ» በማ ገድሉ ያስረዳል ከዚህ ሌሳ ከአቡነ መድኃኒነ ተምረው መንኩሰው በረድእ ነትና በመጋቢነት ዐጸደ ቤተ ክርስ ቲያንና አትክልት በመትከል ሕይወ ታቸውን በዚህ ታላቅ ገዳም ያሳለፉና ቅዱሳን ተብለው የተሰየሙ መነኮሳት እግዚእ አባ አኖሬዎስ አባ ገብረ ኢየሱስ አባ ኢሳይያስ አባ ገብረ አምላክ አባ ወረደ ቃል አግዚአእ አባ ማርቆስ አባ ማማስ አባ ፊቅጦር አባ ዳንኤል አባ ማማስ አባ ዮሐንስ አባ በክርስቶስ አባ መሐሪ አብ ኣባ ሲሳስ አባ እንድርያስ አባ እስጢፋኖስ የተባሉት በደብረ በንኮል ገዳም ገድላቸውን ፈጽመው ያረፉ ናቸው በዚህ መሠረት አባ አብሳዲ ዘዘህ አምባ በለሳና አቡነ ያላይ ጐጉርጉራ መንዳባ በስተቀር ሌሎቹ የአቡነ መድኃኒነ እግዚአ ተማሪዎች በአክሱም በሽሬ በአድዋ በተንቤን በእንደርታ በአሁኑ ወቅት የሚገኙ ታላላቅና ጥንታዊ ገዳማት አብዛኛ የአቡነ እግዚእ የወይን ተክል ኃኗነ አቡነ መድኃኒነ አግዚእ ዘደብረ በንኮል ታላላቅ ገዳማትን የመሠረቱ ቅዱሳት መነኮሳትን በመንፈሳዊ ትምህርት አንፆ ማውጣት ብቻ ሳይሆን በተአምራዊ ተግባራቸውም ይታወቃሉ ከአስደናቂ ተአምሮቻቸው መካከል ልዩ ልዩ ዕፅዋት የነበረው የደብረ በንኮል ገዳም ከገዳሙ የ ኪ ሎ ጫትር ያህል ርቀት ያለው ሩባ ሸዊትን ዕጣን ዞሪ ወደ ተባሉ ወንዞች እርሳቸውና ተማሪዎቻቸው እንስራ ተሸክመው በመውረድ የሦስት ሰዓት ። በዚሁ ጊዜ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በታላቅ ክብርና ወደ አቡነ መድኃኒነ እግዚእ አቡነ መድኃኒነ እግዚእንም ጠ ርቶ በስሙ ቤተ ክርስቲያን ከምትታነዕ በት ቦታ ከመሐልዋ ቆሞ «መድኃኒነ እግዚአ ሆይ ና ላሳይህ የቤተ ክርስቲያኒ ቱ ልክና ቁመትዋ የመሠረትዋም አግ ድም እንዲህ ነው» ብሎ ለክቶ አሁን ቤተ ክርስቲያኑ ያለበትን ሥፍራ አሳያቸው ከዚህ በኋላ ጌታችን ኢየሱስ ክርሰቶስ ሃያ አራቱን ካህናተ ሰማይን ጠ ር ጽንሐሕ ንሐቸውን ይዘው እየዞሩ ያጥኑአት ዘንድ በከበረ ደሙ እንደ ዝዛት በዕፀ መስቀሉ እንደ ባረካት ለካህናተ ሰማይ ነገሯቸው አቡነ መድኃኒ ነ እግዚእን ደግሞ ጠራቸው እንዲህም አሳቸው በአናቴ በቅድስት ድንግል ማር ያም ስም ታቦት ቅረጽ የከበረው ሥጋዬ ንና የከበረው ደሜንም አሳርግባትበኔ ስም ና ባንተ ስም የጸለየባትች ሰውም ጸሉሎቱንና ዝገላገ ልመናውን ለሁም የሺህ ዓመት ምግብና መኖሪያ እሰማለታለሁ እቀበልለታ የዘላለም ሕይወት እሰጠዋለሁ አቡነ መድኃኒነ እግዚእም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ይህችን ቤተ ክርስቲያን ባርካት አለው ጌታም «እንደ መጀመሪያዬዷቱ እንደ ደብረ ጽዮን ትሁንልህ እንደ ሁለተኛዋ እንደ ደብረ ኤዶም እንደ ደብረ ሲናና እንደ ደብረ ታቦር እንደ ደብረ ዘይትና እንደ አገረ መድኃኒት እንደ ኢየሩሳሌም ትሁንልህ ታሪኳም እንደ እነርሱ ታሪክ ይታወቅልህ። ጸፋቸውና ከሞት አደጋም እንደ ሰወሯ ቸው ተረድተዋል ሁለተኛም ዮንና ልጆችዋም በጸሎ ታቸውና በረድ ኤታቸው ከጥፋት አድነዋቸዋልና ነው አቡነ መድኃኒነ እግዚእ በቅዱስ መጽሐፍ ሰላምን የሚያደርጉ ብፁዓን ናቸው ተብሎ የተጻፈውን ቃል ፈ ጽመው ተገኝተዋል እንደ እኒህ አባት ያሉ ሁሉ የእግዚአብሔር ልጆች ተብለው ይጠራሉ እግዚአብሔር አቡነ መድኃኒነ እግዚእን እንደ ኤርምያስ ከአናታቸው ማኅፀን ሳሉ መርጧቸዋል በጀርባቸውም በፊታቸውም መድኃኒት የሆነውን ትእምርተ መስቀል አሳያቸወ በተወለዱ ጊዜ እንደ ሰው እንዳይደሉና በእግዚአብሔር ጸጋ እንደ ተለወጡ የሚያመለክት ነበር ጋመመረ መጋደ ያጂያጀጩያ ም ጓኽባና አቡነ መድኃኒነ እግዚእ የእግዚ አብሔርን ጥበብ ሲመገቡ አደጉ እንጂ የእናታቸውን ጡት ጠብተው አላደጉም እግዚአብሔር መርሟቸዋልና ከዚህ በኋላ ቅዱስ ገብርኤል ወደ እርሳቸው መጣ አቡነ መድኃኒነ እግዚ እ ከዚህ ዓለም የሚሄዱበት የሚለዩበት ጊዜ አደ ደረሰም ሲነገራቸው «ደስተኛው መድኃኒነ እግዚእ ሆይ ከድካም ወደ ዕረፍት የምትሄድበት ጊዜ ደረሰ» አላቸው ከኀዘን ወደ ደስታ ከድካም ለነፍስህ ሰላምና ዕረፍት ወደ ምታገኝበት ሥፍራ እንደ ምትሄድ እነግርህ ዘንድ መጣሁ እነሆ ጌታህ ኢ የሱስ ክርስቶስ ከቅድስት ድንግል ማርያም እናቱ ወደ ራሱ እንዲወስድህ እንዲያወጣህ ከሰማይ ሠራዊት ሁሉ በልዕልና በክብር ይመጣል አላቸ ከዚህ በኋላ ሕማሙ በላያቸው ጸና ለሞትም ደረሱ ኢየሱስ ክርስቶስም ወዲያውኑ በሠረገሳ ኪሩቤል ወደ ርሳቸው መጣ አመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምም መጣች አቡነ መድኃኒነ እግዚእም ጌታን ባዩ ጊዜ በጣም ደስ አላቸው ከተኙበት ሆነውም ሰገዱለት ጌታም ወዳጄ መድኃኒነ እግዚእ ሆይ ሰላም እል ሃለሁ አትፍራ ደስ ይበልህ ሐሴትም አድርግ እነሆ በዚሁ በደስታህ በዓል መጥቻለሁ አባታችንም በፊትህ እናገር ዘንድ ፍቀድልኝ አሉት ጌታም በፊቴ ተናገር ብዬ ፈቅጄልሃለሁ አላቸው «አባታችንም ስሜን የሚጠሩትን ማር ልኝ መቃብሬን ባርክልኝ ልጆቼንም ቀድስልኝ» አሉት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም አቡነ መድኃኒነ እግዚእን ራስህ እንዳልክ አላስተባብልሀም መመስገኛዬን ሰጥቼ ሃለሁ ለዚሁም ቃሌ ነው ከአፌም የወጣ ነው ይኸውም በአባቴ በመንፈስ ቅዱስ ስም በእናቴ ቅድስት ድንግል ማርያም በሰማያውያንና በምድራውያን ባለሟሎቼና አባቴም ባከበራቸውና በወደዳቸው ሁሉ በጸሎትህና በአ ማላጅነትህ የሚያምኑ በሙሉ ካንተ ጋር አኑራቸው በአንድ ሺህ ዓመት ክብረ በዓልህ ልጆችህንም በየዘመኑ ይቅር አላቸዋለሁ እባርካቸዋለሁ መቃብርህ ባለበት ሕማም ልዩ ልዩ ደዌና መከራ አላቀርብብህም ልጆችህ ሥርዓቴን ከጠ በቁ ሴቶችም በወሊድ ምክንያት ሕ መም ቢጸናባቸው መካናትም ልጅ አጥተው በስምህ ቢለምኑኝ ፈጥፔ እሰ ማቸዋለሁ አባጋ ን አቡነ መድኃኒነ እግዚ እም ይህንኑ በሰሙ ጊዜ ደስ አላቸው ፈጣሪያቸውንም አመሰገኑ ጌታችንም አስከሬኑን አሳረፋት። ሦስት ጊዜም ሰላም አላት በሠረገላ ኪሩቤልም አውጥቶ ወደ ዓለመ መላእክት ወደ ሰማ ያዊት ኢየሩሳሌም አስገዝው ፅረ ጓዳር ሦስቹ ቆን ነው መነኮሳትም መብራ ወማኅበረ ቅዱሳን የፈሰሰው እንባና የተለቀሰው ልቅሶ እንደ ራሄል ልቅሶ እጅግ ከባድ ነበር አቡነ መድኃኒነ እግዚእንም ደናግል ልጆቻቸው በክብር ገነዚቸው ጌታችንም ኢየሱስ ክርስቶስ በአመለከታቸው ቦታም በማቅና በአመድ ቀበሩአቸው የአቡነ መድኃኒነ እግዚእ መዋዕለ ዘመን ዐ ሲሆን ከዚ ሁ ዕድሜያቸው የሚሜበዛውን ያሳለፉት በተጋድሉ በትኅርምና በተባሕትዎ መሆኑን ገድሉ ያስረዳል ደብረ በንኮል ገዳም ወደ ደብረ በንኮል ለመሄድ ሁለት አማራጭ መንገዶች አሉ መነሻችንን ከአክሱም ገደማ ብናደርግ በእግር ተጉዞ ደብረ በንኮልን ለመጐብኘት በንግሥተ ሳባ ቤተ መንግሥት አድርጐ በመቃብረ ቀዳማዊ ምኒልክ አልፎ ምዕራፈ መድኃኒ ነ እግዚእ የተባለች ድንጋይ ተሳልሞ በንኮል ገዳም ከሦስት ሰዓት የእግር ጉዞ በኋላ ይደረሳል በመኪና ለመጓዝ ከሆነ ግን አክሱም ጐበዱራን አቋርጦ የውቅሮ ማራይ ከተማን ከደረሱ በኋላ ወደ ሰሜን አቅጣጫ ዐሥር ኪሎ ጫትር ርቀት ላይ ገዳሙ ይገኛል የመኪና አውራ ጐዳና ተጉዘው ከጨረሱ በኋላ የአቡነ አላኒቆስ ገዳም ማይበራዚዎን ወደ ምዕራብ እየተመለከቱ ወደ ምሥራቅ የአቡነ ሰላማ ገዳም አንጋጠው እያዩ በአረንጓዴ ደን የተሸፈነው የደብረ በንኮል ተራራ ከፊትዎ ተደቅኖ ሲያዩ «አቤቱ ጌታዬ መውጫዬ በየት አቅጣጫ ይሁን» እያሉ ከመጸለይ በስተቀር የሚሟታይ የተራ ራው መውጫ መንገድ የለም የደብረ በንኮል አምባ ለመውጣት ከግማሽ ሰዓት ያላነሰ ጊዜ የሚወስድ ቢ ሆንም በአረንጓዴው ሥነ ውበታቸውና በ ጴና መዓዛቸው መንፈስን የሚያድሱ የደብረ በንኮል ዕዕዋት ተራራውን ያለ ድካም ለመውጣት አጋዥ የተስፋ ምርኩዝ ሆነው ያገለግላሉ በዚህ ረገድ በዓለም በተለይም በፈረንሳይ አገር ለሽቱ ቅመሣ የምትታወቀውና በቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ዕፀ መዓዛ የምትባለው ተክል ትጠቀሳለች አቀበቱን ጨርሰን ለጥ ካለው አምባ ምድር ላይ ስንደርስ በዐፄ ፋሲል ሠራዋት አክሱም ጽዮንን ለማነፅ ጥዱ ተቆርጦ ወደ ወይራ መለወጥ በተአምር የበቀሉትን ወይራዎች መንፈስን የሚያድስ የአም ባው ንጹሕ አየር እየተነፈስን የሴቶች ቤተ ክርስቲያን አቡነ ተክለ ሃይማኖትን አልፈን ወደ ደብረ በንኮል ቤተ ክርስቲያን እንገባለን የደብረ በንኮል ቤተ ክርስቲያን በረ ጅም ግንብ በተገነባ አጥር እንዲሁም በመ ነኮሳቱ ቤት ዙሪያዋ የተከበበች እንደ ደብረ ብርሃን ሥላሴ ሦስት ዙር ሣኅ ቅድስትና ቤተ መቅደይስ ያሏት ስትሆን የዋንዛ ከሦስት ሜትር ያላነሰ ርዝመት ያላቸው መዝጊያዎችዋ ከአንድ ወጥ እንጨት ተጠርበው የወጡ መስኮቶችዋ በዓይነ ርግብ እንጨት የተቀረጸ በደብረ ዳሞ ቤተ ክርስቲያን እንዳሉት ሐረጐች መሰል በዙሪያዋ የተቀረጹበት በአራቱ ማዕዘን ቤተ መቅደስዋ በሥዕልና በሐረግ ያሸበረቀ ነው በአቡነ ተክለ ሃይማኖት ስም የሚጠራ የሴቶች ቤተ ክርስቲያንም በምዕራብ አቅጣጫ ይገኛል የገዳሙ ዕቃ ቤት ከቤተ ክርስቲያኑ በስተ ምሥራቅ አቅጣጫ ከቤተ ልሔሙ ጐን ለጉን የታነፁ ባለ ሁለት ፎቅ ዘመናዊ ሕንፃና በውስጡ የተለያዩ ንዋያተ ቅድሳት የሚቀመጡ በት ክፍሎች ያሉትና ከውስጥም ይሁን ከውጭ ሲያዩት የሚያምር በተለይም በረንዳው ላይ የተተከለውና የበቀለው ሣር ልምላሜው ልስላሴው ለየት ያለ መልክ ያለው ነው በዙሪያው ያለው «የደብረ በንኮል ሣር» ተብሎ የሚታወቅ ልዩ የሣር ዘር በላይ ሲቀመጡበት እንዴ ስፖንጅ የለሰለሰ ግሩም ሣር ነው ተግባር ቤት ከቤተ ክርስቲያኑ በስተ ምዕራብ አቅጣጫ የመነኩሳት ተግባር ቤት ወይም ቤተ ማኅበር ይገኛል በዚህ ቤተ ማኅበር የገዳሙ ሀብትና ንብረት በሙሉ የሚቀመጥበት ምግብና መጠጥ የሚዘጋጆበት የቀንድና የጋማ ከብቶች የሚያድሩበት መነኩሳቱ የዕለት መቀ ነናቸውን የሚቀበሉበት እንግዳ ሲመጣ ካህናቱ የእንግዳውን እግር አጥበው ተቀብለው እህል ውኃ የሚጋብዘብት ጐተራ ቤት ወጥ ቤት ጠሳ ቤት እንጀራ ቤት ምጣድ መጋገሪያ ቤትና ሌሎችም አገልግሎት ሰጪ ክፍሉች የሚገኙበት ቦታ ነው ይህ ጥንታዊና ታሪካዊ የአንድነት ገዳም የተለያዩ ችግሮችን ተቋቁሞ እዚህ ደርሷል በገዳሙ ከፍተኛ የውኃ እጥ ረት አለበት ውኃ ለማግኘት ለመቅ ዳት የሚቻለው ከሦስት ሰዓት የእግር መንገድ በኋላ ነው እህል የሚያስ ፈሬዕጩበት ወፍጮም የለው በእዚህና በመሳሰሉት ችግሮች የገዳሙ አንድነት እንዳይፈታ የሚመለከታቸው የቤተ ክርስቲያን አካላትና በጎ አድራጊ ምእ መናን ሁሉ የበኩላቸውን ጥረት ሊያ ደርጉ ይገባል ከአዘጋጁ ሮጳጎሁያ መድኃአፉ ዳ። አየጸለዩ በል መስክም አንዲሳተፉ ትምህርት ቤት ክሊኒክ ወዘተ እንዲ ከፈ ለራሳቸውም መተዳደሪያ ለሌ ጉባኤ የዕቅድና ል ሠናይ በጎ አድ የተለያዩ አመርቂ በተለያዩ አድባራት ወዘተ ሃትና ርቫቃሪ መቋቋም ጠቀሜ ሳይሆን ለአካባቢው ይህ የሚያሳየን ምሮ የሥራ ፈጣ ል ያላት መሆኑን ቅድስት ወዝ እንጀራን ለውን አምላካዊ ድረግ ሁሉም የድካ ት ስተምራለች ራሪ አሠ ናጆች የተለያዩ የጎጆ ኢን ተቋ ቤተ ነወ ቤተ ሰው ን ፍሬ እንዲመገብ የደከመበትን ለመመገብ አንዳ ንከበጐጉ አድራጊዎች የሥራ ዕድል እንዲፈጥር በሰበካ እንዲሁም የምግባረ ክፍሉች አማካይነት አንቅስቃሴዎች እየታዩ አካባቢዎች ያሉ ገዳ ወፍጮ ቤት የከብት የልማት ሥራዎች ው ለካህናት ብቻ ኅብረተሰብም ነው ክርስቲያን ከጥንት በመሆኗ የሥራ ባሕ ሪ ክርስቲያን «በፊትህ በላለህ»ዘፍ የሚ ትአባዝ መሠረት በማ ባለው ዐቅመ ሠርቶ እንጂ ሌላው ጣ አበክ ስቲያን ከም ጋር ዯመቀ ጉበማቋቋም ለአገሪቱ ቤተ ክ ስትሪዎ በመሥራት ኢኮኖሚ ከፍተኛ አስተዋፅዖ እያደረገች ከመሆኑም በላይ የሥራ ዕድልን በመ ር ሕዝቡ እንዲጠቀም አያደረገች ለአብነጎ ያህል በአዲስ አበባ የሟገ ኙትን የምስካየ ኀዙናን መድዕኔ ዓለም ገዳም የደብረ ኃይል ቅዱስ ራጉኤልና የመንበረ መንግሥ ቅዳዱስ ገብርኤል ገዳም አብያተ ክርስገኀ ወዘተ እያከ ናወኑ የልማ ተግባራት ተጠ የለው ወማኅበረ ቅዱሳን የሥራ ክቡ ቃሉን መስማ በተግዊር ማዋል የአኛ ድርሻ ነው በተ ሠማራንበት የሥራ መስክ ውጤታማ ይልቁንም ለሌሎች አርአያ መሆን ይጠ በቅብናልነ መንፈሳውያን ነን ብለን መጽሐ ፍ ቅዱስን የማናነብ ለሕይወታችንም የማን ከሆነ ኑሮአችን የተሟላ አይሆ እንዲሁም ለኑሮ የሚያስፈልገውን ሳንሠራ መንፈሳዊ ነኝ በማለት መያዝ አይገባም እግዚአብሔርን ተን በራስ አንደ መቀለድ ነውና ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ መምህረ ወንጌል ቢሆንም ያለ ሥራ አልኖረም በርግጥ በወንጌል የወለዳችው ሊረዱት ለራሱ ነገር የሚችሉ የመንፈስ ልጆች ነበሩት ነበር መሥራት ባላስፈለገው እኛን ልትመስሉ ፉ ራሳችሁ ጋ ዘንድ ያለ ሥርዓት አልሄድንም ከእናንተ ዘንድ በአንዱ እንኳን እንዳንከብድበት ሌሊ ትና ቀን በድካምና በጥረት እየሠራን እንኖር ነበር እንጂ ከማንም እንጀራን እንዲያው አልበላንም» ተሴራ እንዳለ ከወንጌል ማስተማር ጋር የራሱን ኑሮ የሚያሸንፍበትን የድንኳን መስፋት ሥ እንደ ነበር መጽሐፍ ቅዱስ ያስረዳናል ስለዚህ እኛም በክርስትና ሕይ ወት ውስጥ ሆነን በሥራችን ውጤታማ መሆን ይጠበቅብናል። ቅድስት ቤተ ክርስቲያን የነገ ተረካቢዎ ለትም የነገ ጳጳሳት ካህናኖት ዲያቆናት አንዲሆኑ ወጣቶችን እየኮተኮገ ከምታሳድጋቸው ተቋማት አንዱ ሰንበት ቤት ነው ወጣቶች የቤተ ክርስብኅ ሁን ታሪክ እንዲያውቁ ትምሀርተ ሃይማኖትን አስተምራ በመን ፈሳዊ እንዲጐለብቱ በሥጋ ቁረ ዛ እንዳይጐዱ መልካም ዜጐች ሆነው ለቤተ ክርስቲያንም ለአገራ ቸውም ብቁ እንዲሆኑ እያደረገች ነወ ለአብነትም ያህል አንዳንድ ሰንበት ቻቸ እየተሳተፉ ኑሮ ቤ ወንጌልን እየተማሩ በልማት ሥራም የሥራቸውን ውጤት ለገበያ በዚህ መልካም ሥ ልንላቸው ይገባል ያሉ የሚጠ በቅባቸውን የልማት ሥራ ሠርተዋል ለማ ለት ባያስደፍርም የሥራ ባሕል የለም ለት ግን አንችልም ወደ ፊች መ መጠናከር ብዙ መሥራት አንደ በቅባቸው ግን ግልጽ ነው እግዚአብሔር የሰውን ልጅ ሥራ እየ ሠራ እንዲኖር አዝዞታል ዛሬ በአን ዳንድ ሥራን ማማረጥ ያገኙትን ከመሥራት ይልቅ እጆን አጣጥፎ መቀመጥ እንይ አሣ ሚጠ ራጭ የተያያዙት አሉ ሰው ከሠራ ያገ ኛል ይለማል ካልሠራ ደግሞ ይቸገራል ያስቸግራል ሰው ንኳን መልካም ቢኖረውም ከሌሉ በልጫለሁ ነኝ ብሉ በሥራው ሊመካ ንተ ደግሞ የታዘ ን ንጠቅም የሚገባንን በሉ» ነው የተባልነው ሉቃ ከታሪክ ሒደት እንደምንማረው በሕይወት ጉዞ ወደ ፊትም ወደ ኋላም ያሰፈልጋል ወደ ፊት መቀጠ ከነበረውና ካለው መነሻ የሌለው ሻውሥ የት ሊሆን እንደሚ መመልከት የሚሆነው ካለፈው ኑሮአችን ብዙ ተምረና የደስታም የችግርም ዘመናት አልፈዋል ያለፈውን ማጤን የሚጠቅመው ችግሩን በማስታወስ ከቀጣዩ ጉዞ የተሻለ ኑሮ ለማምጣት ትምህርትና መገሥገሻ እንዲሆን ነው ወደ ኋላ መለስ ብለን የቅርብ ጊዜያትን ትዝታ እንኳ ብንመለከት ለርዳታና ለጥገኝነት ያጋለጠ ንን ችግሮቻችንን እያሰብን ወደ ፊት እንዳይከተሉን የሥራ ፍጥነታችንን ጨምረን ካሰብነውና ከተመኘነው ለመድረስ ይረዳናል አገራችን ያያ ነው ይቅርና በከርሠ የተለያየ ለራሷ ዜጎነ ሕዝቦች የሚተርና ያየቱከማቸ ማስድንኖ ሀብት እንዳላት ይ የሚያበቅል ለም አፈር ሦስ ፐ መዜ ምርት ወንዞችና ለጎረቤት ምድሯ የተፈጥሮ የሰጡትን ሁለትና የሚያስችሉ መስጠት ሐይቆች እንዲሁም ከዓመት አስከ ዓመት ተስማሚ የአየር ጠባ ያት እንዳሉንም የማንክደው ሐቅ ነው በዚህም ሆነ በዚያ አገራችን ሠራ ትፈልጋለች ሰፋፊ የወይንና ው የሚያ ሻድቦ የሚለ ለችግራችን ይልቅ ከድህ ብንፈጥርለት በድካማቸው በተስፋ ተኞችን የአትክልት ቦታዎች በአጠገባ ፍም ወንዞችን ጠልፎና ባለሞያዎችን ይጓቫል ምክንያት ከምንሻለት ለመውጣት መላ ሌሎች በጥረትና የበለጸጉ አገሮችን አሻግሮ በተቸገሩኖ በተራቡ ቁጥር የርዳታ እጆች ከሌሎች እንዲዘረጉ መጠ በቅ ለተፈጥሮ ነጻነት ተቃራኒ የሆነ የሐ ፍረት ምልክት ነው በጥንተ ታሪክ ሰዎች ራሳቸውን ነጻ ለማድረግ ለጥፋ ታቸው የደረደሩት ምክንያት ወይም የፈለጉት ሰበብ ከፍትሕ አላዳናቸውም እኛንም የዓለም ኅብረተሰብ መጠቃቀጓ መዘባበቻ ካደረገን ድህነት የሚገላግለን በኅብረት በግልም በጋራም ለሥራ መነሣት እንጂ ምክንያት መፈለግ አይደለም በአጠቃላይ ቤተ ክርስቲያን ማን ሥ ሰው በስንፍና ምክንያች በሚመጣ ግር እንዳይጠቃ ሰ ደከመኝ ሳይል ተግቶ ሠርቶ ለውጤት አንዲበቃ ታስተም ራለች ሐዋርያው «ለሥራ አትለግመ እ አይብላ» እንዳለ ር ተግተ አለብን ይሻላል የለሙና መመልከት በዝት የነበሩ የቁሳዊ ጥቅም ልንሆን ፌሪራ ክርስ ለበዓላት አከባበርም አላት በበዓላት ሰበብ ፈትቶ እንዲቀመጥ አታስ የሃይማኖት መጽሐና ሥራ ፈትቶ በመዋል ሌሉ ሠርተው ካሰናዱት ሣማፅድ ቀርቦ እንዲ ብንስማማ ብንግባባና ቢረዳለት መልካሥ ስለዚህ ቃለ እግዚአብሔር እየተ በዓለም ሳለን ጥረን የድዛሣችንን ፍሬ ማየት በምድርም በሰሣይም የሟ ያስመሰግን ነው በተሰጠን ጊዜ በተሠሣ ራንበት ሥሪ ታ እየሠራን ለአገር ሪካዊ ሥሪ ለመሥ ሳተና አይፈቅድም አንዱ የሚለውን ሌላው ራት የእግዚአብሔር ቸርነት ያም አማላጅነት አይለየን ዝገላገ መ «ልጆቻችን ኢትዮጵያዊ ኾነው እንዲያድጉ የደረስንበት ውሳኔ አሜሪካ ኾነው ካደረግንላቸው ክብካቤ ይበልጣል» ፇ ለይቷሖሐ ጸልረጋና ወሮ ጎለማምደጃ ወላዴ ኑሮውን ይመስላል ነው የሚባለወ አካባቢም ወሳኝነት እንዳለው ነው አልፎ አልፎ በጣም በንካራ ክርስቲያኖች ቢኖሩም እኔን ጨምሮ ብዙዎች በአሜሪካ የሚገኙ ምእመናንን ስመለከት ክርስቲያናዊ ሕይወታችን ደከም ያለ ነው ምክንያቱም ቀደም ብሎ የነበረው ሥርዓትም በሃይማኖት አንድናድግ በር የከፈተልን ባለ መሆኑ ብዙዎቻችን ሃይማኖታዊ ትምህርት «ሀ» ብለን የጀመርነው ጊዜው ከገፋ በኋላ ነው ማለት ይቻላል። አለ እኔም «እንደ ብ ጨኢኢጨጩዉበሥጨሙ ዝገባላር ከአነዛ ጋር መፏቀቁ ይሻለኛል» አልኳቸው መልስ አልሰጡኝም ብድግ ብድግ እያሉ ሄዱ ታዲያ እንደበድበዋለን እያሉ ያስወሩ ጀመር እኔም «ምንም ይሁን አልፈ ራም ይምጡ የገዳማውያኑ ጸሎት ይጠብቀኛል» አልኩ ደግሞ አጋፋሪ ይገዙ የሚባሉ ነበሩ ዑራኤል ነው የሚያገለግሉት አስማማን ብለው ወደ እኔ ይልኳቸዋልር እርሳቸውን አልቀበልም አልኳቸው ሁሉም አልሳካላቸው ቢል «የኢትዮጵያ ብርሃን ግርማዊ ጃንሆይ የአባተ ሣህለ ሥላሴ ገዳም ተሸጦልህ በገዳሙ ንብረት ዘጠኝ ደጃፍ ሱቅ ሦስት ፎቅ ቤት ሠሩበት» ብለው ጻፉብኝ ጎጆ እንኳን ያልሠራ ሁትን ዐፄ ኃይለ ሥላሴ ምስካየ ኅዙናን ሳለሁ ያውቁኛል «ሰውየው እንኳ እንደዚህ ያለ ሥራ አይመራም» ብለው ጉዳዩን ወደ አቡነ ባስልዮስ ያስተላልፉታል አቡነ ባስልዮስም አቶ ሰይፉን በወቅቱ የቤተ ክህነት ሥራ አስኪያጅ ነበሩ አዝዘውት መጣ እርሱም ጉዳዩን ግራ ቀኝ ካየ በኋላ በእኔ ምንም ዓይነት ጥፋት ባለመገኘቱ የከሰሱኝን ሰዎች ከገዳሙ ጠራርጎ አስወጣቸው እኔም ጥቂት በገዳሙ ከተቀመጥኩኝ በኋላ ወደ አዲስ አበባ ተዛውፊ በግር ማዊነታቸው ፈቃድ በመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ተሾምኩ ሐመሮር ቋታዕና ታጭው ዖሥሥፖሙምት ያመጋያረ መጋግሥምፖ ቀፉ ርሮጴል ፇም ለሰፖሦዴራፉሪ ያጋያፍ ሄ ዕው ማቋም ውወ ብፁዕ አባታችን አዎ በዚያ ሳለሁ ቀድሞ ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል እንድመጣ ያደረጉኝ አባ ሐ እናንተ አሳብ መራመድ አልችልም ይደረግ ነበር ታድያ በዚያ ዓይነት ወደ እስክንድርያ ሔደን ፓትርያርኩ «ይደልዎከ ይገባሃል» ብለው ቡራኬ ከሰጡኝ በኋላ የተሾምክበት አገሩ ማርቆስ ከሆነ ስምህም «አባ ማርቆስ የጐጃም ጳጳስ» ይሁን ብለው እንደገና ስም አወጡልኝ ሐመር ወደ ፇቃ ፅምጋ ሪሪ ዖያዳሯ ፖፖ ብፁዕ አባታችን በአውሮፕላን ነበር የሄድኩት የተለያዩ ቅዱሳት መካናትን አይቻለሁ ሐመርዳሃረምም ዖያሥሙታ። ቋመሆራ ዖሦሐሙፖፓፇ ሯድ ዕለ ጁድ መሃረና ወፇራ ል ማፆቻፅ ዖሥ ይኛ ብፁዕ አባታችንለቤተ ክርስቲያን የሰጠሁት ወርቅ ብዙ ነው ለደብረ ማርቆስ ጵጵስና የተሾሙኩበትን ልብሰ ተክህኖ ሰጥቻለሁ ለተሣርኩበት ለዲ ሣማ ጊዮርጊስም ልብሰ ተክህኖና አርዌ ብርት ገዝቼ ሰጥቻለሁ ለእቲሳ ገዳም ደግሞ አርዌ ብርት ሰጥቻለ ለሐመረ ኖኅ ኪዳነ ምሕረት ገዳም አንድ የወርቅ አክሊል ሰጥቻለሁ ሐመር ዖሥርዶቓ ያጋፖፀ ፖልመዎጳሷ ጳወቃታም ወ ብፁዕ አባታችን ሸልመውኛል ጃንሆይ ሐመር ለሥ ፆሮዶ ጳትፉ ለ ብፁዕ አባታችን ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ሰጥቻለሁ ሐመር ሐፅዎርፖቿ ዖታጓያቻውጋ ለ ሃፖቻ ፉቨራ» ኗደ መይያጎልጳ እውነት ነው ና ለአቡነ ባስልዮስ «ያ አባ ጌ ብፁዕ አባታችን ወደ ግብፅ ምዕራ የሚባል ሰው ተራ ሰው እንዳይመስ ብ ጀርመን ኦስትሪያና ኢየሩሳሌም ሎት ከጳጳሳት ውድድር እንዲ ተጉዝዢአለሁ ያስገቡት» እያሉ ይነግሯቸው ነበር ሐመር መ ዳፈ ሪራፖ ከዚያ ለጵጵስና ተመርጩ ተሾምኩና ፅም ያዐሮ ዖሦግፉታ አቡነ ባስልዮስ እኔን ጋሞ ጎፋ ብፁዕ አባታችን አብዛኛው ለስብሰባ አቡነ ቴዎፍሎስ ግን ነው ኦስትሪያ በሄድኩ ጊዜ ንግግር ም መሄድ አለበት ጐጃም እንዳደርግ ተጋበዝኩ በዚህ ጊዜ ት አገር ነው እሱ ነው ማታ ያህል ስብሰባውን ያለበት የተማረበት አገር የሚደረገውን ንገግር ነው እርሱ ነው መሄድ ያለበት» በጽሑፍ ያዘጋጀሁት ብለው ተከራከሩሱ ለጃንሆይም ነገሯ ወደ እንግሊዘኛ ቋንቋ ቸው ጃንክ የተማረበት አገር ተተርጐጉሞ ለተሰብሳቢዎች ተነቧል ነውና ወደ ጉጃም ይሒድ አለ ከዚ በዚህ ጊዜ ሞቅ ያለ ጭብጨባ መልሶ ያ ወደ ጎጃም ሔድኩ መላልሶ ተጨበጩበ ሐመር ሇፉፅ ታቻ ዋናው ስብሰባውን ያዘጋ ፓት መጀደመሪዖ ፈሙ ለያ ጋማ ሥታ ር «ለእርስዎ ሽልማት አዘጋ ያታሥዛራታ ማረፇ። ሪሪውፇም መጋፈጎቿ ወላቆ ወፇ ሐመፃረፇ ፅዕቃምቻሙ ፅማ ይኔጠ የሽ ፖፇው ኃፊንታ ሐመወማቭምቻ ደፉ ና ፈሖ ሃፉፈዖ ዖታደራታ ፖዕምፖ ያዖጾቻ ፊና ሕይወትና ይያማሪምፇንም ሪረፍቅ ዳራቋ ጨፎጨጩፎር ሰማዕቱ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ ጋኃመረ መጋ ጎሟፆቿሯዖ ወማኅበረ ቅዱሳን ዜና ሕይወት ቀድሞ ሊቀ ሥልጣናት መልእ ክቱ ይባሉ ነበር ከአባታቸው ከአቶ ጀንበሬ ውቤ ከእናታቸው ከወሮ ዘሪቱ አደላሁ በቀድሞው የጉጃም ጠቅላይ ግዛት በደብረ ማርቆስ አውራጃ በማቻከል ወረዳ ደብረ ዝት ኤልያስ በሚ ባለው ታላቅ ደብር ሚያዝያ ቀን ዓም ተወለዱ በደብረ ኤልያስ የመጀመሪያና ሁለ ተኛ ደረጃ የንባብና የዜማ መንፈሳዊ ትምህርታቸውን ተምረው ከግብፃዊው አቡነ ማቴዎስ መዓረገ ዲቁናን ተቀበሌ በዚያው ደብር ከመምህር ገብረ ሥላሴ ቅኔ ከነአገባቡ ተምረው በመምህርነት ተመረቁ በርእሰ አድባራት ደብረ ዮን አዲ ስ ዓለም ማርያም ከንቡረ እድ ሐዲስ ተክሌ በኋላ ብፁፅ አቡነ ዮሐንስ የቅዱሳት መጻሕፍትን ትርጓሜ በሚገባ አሔዱ በ ዓም ወደ ደብረ ሊባኖስ በመውረድ መዓረገ ምንኩስናን ተቀ በሉ ብዙም ሳይቆዩ ከአቡነ አብርሃም መዓረገ ቅስናን ተቀበሉ በ ዓም በወቅቱ መካነ ሥላሴ ገዳም ይባል በነበረው በዛሬው መንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል መምህር ሆነው ተሾሙ ሐምሌ ቀን ዓም በካይሮ ቅዱስ ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን በብ ፁዕ ወቅዱስ አቡነ ዮሳብ አንብሮተ እድ ከሌሎች አራት አባቶች ጋር « አባ ቴዎፍሎስ ጳጳስ ዘሐረር» ተብ ለው ተሸሾሙ ከ ዓም አገረ ስብከታ ቸውን ከማስተዳደር ጋር የመጀመ ሪያው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ የብ ፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ እንደራሴና በኋላም ሊቀ ጳጳስ በመሆን አገለገሉ በ ዓም ሁለተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ሆነው ተሾሙ እስከ መጋቢት ዓም ቤተ ክርስቲያንን በቅንነትና በትጋት አገ ለጉሉ መጋቢት ቀን ዓም ዘው ዳዊውን መንግሥት በኃይል አው ርዶ ሥልጣን በያዘው የጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ መንግሥት ለእስር ተዳረጉ ከ ወራት እስርና እንግልት በኋላ ሐ ምሌ ቀን ዓም በሰሜን አዲ ስ አበባበወረዳ በቀበሌ በሚገኘው የራስ ዓሥራተ ካሣ ሄ ምፖም ጫዱጫጨጫጨጫጨጫጨዴጨዴጨዴጨፎመጨሙኢዐክሙጭጭጨጩፎእበጄጺኡበየየጻገብ ብ ዝገላገ በሚያሰቅቅ ሁኔታ በገመድ ቤት ታንቀው ተገደሉ አስከሬናቸውም የእርሳቸውን ዓይነት የሞት ጽዋ ከተቀበሉ ሰዎች ጋር በዚ ያው ቅጽር ግቢ ተቀብሮ ከቆየ በኋላ በወቅቱ አሟሟታቸውንና የተቀበሩ በትን በተመለከተው የደርግ ባለሥልጣን ጥቆማ ዐጽማቸው ወጥቶ ሐምሌ ቀን ዓም በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል በክብር ዐረፈ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የመከራ ጽዋዕ ተቀብለው ያለፉትን ቅዱስ አባት በሰማዕታትች መዝገብ ውስጥ እንዲሰፍር በክብራቸውም «ሰማዕቱ ብፁፅ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ» እንዲ ባሉ ወስኗል ከዚህ በመቀጠል ቅዱስነታቸው በደርግ ወታደሮች ከተያዙበት ቀን ጀምሮ በእስር ቤት ያሳለፉትን የመከራና የእን ግልት ሕይወት በመጨረሻም በሚያሰቅቅ ሁኔታ እንዴት እንደ ተገደሉ እናቀር ለምናቀርበው ሐተታ ምንጫችን ስነታቸው የሥጋ ወንድም የአቶ አበ ጀንበሬ የዐይን ምስክርነት ነው አበራ ጀንበሬ በወቅቱ እርሳቸውም ለእስር ተዳርገው የቅዱስነታቸውን የአስር ቤት ሕይወት ከመጀመሪያው ጀምሮ ተከታትለው በመዘገብ የአስር ቤቱ አበሳ በታላቁ ቤተ መንግሥት ከ ዓ ምበሟል ርአስ በ ዓም አንድ መ ጽሐፍ አሳትመዋል ይ ወ «በታላቁ ቤተ መንግሥት ታስረው የነበሩ የቀድሞው መንግሥት ባለሥልጣኖች ንጹሕ አየር ለማግኘት በፀሐይ አካላቸውን ለማሞቅ የተሳሰሩ እግሮቻቸውን ለማፍታታት በዙፋን አዳራ ሽ አጠገብ በሚገኝ በሽቦ በታጠረ ጠባብ ክልል ውስጥ ይንከላወሳለ ቀኑ መጋቢት ራ አቶ ቀን ዓም ከአኩለ ቀን በኋላ ነበ በዚህ ወቅት ታላቁ መንፈሳዊ አባት ሁለት እጆቻቸውን በአንድ ላይ በሰንሰለት ታስረው እየተገፈተሩ ያለ ጫሟያ በባዶ ሲመጡ የተመለከቱት እነዚያ ባሉበት ክው ብለው ቀሩ በዚህ ወቅት ነበር አንዱ እስረኛ ልቡ ተነክቶ «አዲዮስ የኢ ትዮጵያ ሰብአዊነትና መንፈሳዊነትቨ» የኢትዮጵያ ሕዝብ ግብረ ገብነ መንፈሳዊነት በእነዚህ ጋጠ አይለካም» አለ ሌላው በድር ሁኔታው እየነገረበት « ለኀ መንፈሳዊ አባቱን የሚመለከት ወታደራዊ ቡድን ቅድስት አገር መነሣቱ ያሳዝናል መንፈሳዊ አባት በግፍ ሲንገላታ ከማየት መሞት ይመ ረጣል» አለ ሌላው በመበሳጨት «የአደፈ ሽሮአማ ቀሚስ እንደ ለበሱ ከቀኝምከግ ከኋላም ሳንጃ የተሰካ በት ጠመንዣ ተደግኖባቸው ወደ ዚያች የፖለቲካ እስረኞች መተቀየጃ ቅጥር ግቢ ሲ ገቡ መንፈሳዊው አባት የሚያደ ን አያውቁምና ይቅር በላቸው በማለት ግፍ ወማኅበረ ቅዱሳን ለሚፈጽሙባቸው የሚጸልዩ እንጂ የተበሳ ጩና የተሸበሩ አይመስሉም ነበር «እስረኛው ከድንጋጤው ገና ሳይላ ቀቅ ምን እንደሚልና አንደ ሚያደርግ አሰላስሉ ሳይጨርስከቆመበት ሳይላወስ ነበር ከአንድ ትንሽ ክፍል ውስጥ አስገብተው የቆለፉባቸውና እግራቸውን በአግረ ሙቅ እጃቸውን በሰንሰለት ጠፍ ረው ከአልጋ ጋር ያሰሯቸው ይህን አዚመኛ ቄስ ተጠንቅቃችሁ ጠብቁ በማ ለት ለወታደሮቹ ጥብቅ ትእዛዝ ሰጥቶ የዘቡ አዛዥ ከአጥሩ ወጥቶ ሄደ «መንፈሳዊው አባት የታሰሩ በማግሥቱ የአሳሪዎች ሹማምንት በመፈራ ረቅ ፈንጠርፈንጠር ቀበጥበጥ ብለው እንዳልገቡ ተስፋ ቆርጠ ው ሲወጡ ተስተዋ ይህ ሁሉ ምልልስ ይህ ሁሉ ጋጋታ የተከሰተው ከአንድ ክፍል ውስጥ እግር እጃቸው ከአልጋ አግር ጋር የታሰረው መንፈሳዊ አባት ምግብ አልበላም ብለው በመ ወሰናቸው ነበር ሻለቃ ዳንኤል አስ ፋውና ሌሎች የእስር ቤቱ ኃሳፊዎች የሚመጣላቸውን ምግብ እንዲመገቡ ለማ ድረግ ቢሞክሩም ጽኑዑ አባት አል ተበገሩም ከዚህ በኋላ ነበር ምግብ አልበላም በማለት ማስቸገራቸውን በመግ ለጽ ሻለቃ ዳንኤል ለደርግ የጸጥታ ጥበቃ ኮሚቴ ሊቀ መንበር ባቀረበው ማስታወሻ ግርጌ ላይ ምግብ እንዲገባላ ቸው አድርጉ እንጂ ቢበሉ ባይበሉ የራሳ ቸው ጉዳይ ነው ሲል ሻለቃ ተካ ቱሉ ምልክት ያደረገው «እኒያ አባት በዚያች መስኮት በሌላት ጠባብ ክፍል ምግብ ብቻ ሳይሆን ንጹሕ አየርም ሳያገኙ ሰባት ቀን ጦማቸውን ውለው አደሩ ከዚያ በኋላ ሌሎች እስረ አግባብተው ምግብ እንዲበሉ እንዲያደርጉ ለአንድ ቁ ክፍል ኃላፊ ትእዛዝ በመስጠት ኾው ከሰው እንዲቀላቀሉ ያደ እግር እጃቸው ከብረት ተላቆ ጋር ተቀላቀለ ውም ወደ ዙፋን ዋና በር ደረጃ ጉሮኖ ለእርሳቸው መኝታ ተለቀቀላቸ በአንድ ቁጥር ክፍል ውስጥ ሩኑት አስረኞች በተለይም ብርጋዴር ጄነራል ሳሙኤል በፈቀደ መጠን የሟጉድ አንጥፈው ያቀርቡላቸው ግን አዳራሽ በመግቢ ሥር የሚገኘው በየነ ዐቅማቸው ላቸውገ ምግብ አብሔር ይስጣ ሆነ መልሳ ውን በውኃ እየተጉመጠመጡ ምግብ ሳይበሉውኃ ሳይጠጡ መጸሙን ቀጠሉ ጠንካራነታቸውን አስመሰከሩ የመንፈስ ብቻ ሳይሆን አካላዊ ምግባቸውም ጸም ጸሉት ሆነ የዕለት ተፅለት ሁኔታቸውም ለሌሉች ኞች መንፈሳዊ ጽናትን ሰጠ ንና ፋሲካ በዋለ ማግሥት መካከል በፅድጫ የገፉ ዝፃች ሐረጐት ዓባይ ያለ ዛ አስጨንቀው ስለ ለመኗ እህል ሊበሉ መቻላቸውን አብረዋ ታስረው ከነበሩት ለማረጋገጥ ተችሏ የቅዱስነታቸውን የእስር ቤት የሰቆቃ ቆይታ ከላይ በተጠቀሰው መልኩ የተረከው የአቶ አበራ ጀንበሬ የእስር ቤቱ አበሳ በታላቁ ቤተ መንግሥት ዓም የተሰኘው መጽሐፍ በመጨረሻ እንዴት ጽውዐ ሰማዕትነትን እንደ ተቀበሉ በሚከተለው መልኩ ያስረዳል «ከሐምሌ ቀን ዓም ከታላቁ ቤተ መንግሥት እስር ቤት ክፍል እና አስረኞች በየሦስ ተኛው ቀን ሁለትም ሦስትም ኾነው እየ ተጠሩ ተወስደው የግፍ ግድያ ተፈጽሞ ባቸዋል ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎ ስም ከክፍል የተጠሩትና የተወሰዱት ከደጃዝማች ካሣ ወልደ ማርያምና ከብ ርጋዴር ጄኔራል ሳሙኤል በየነ ጋር በዕፅ ለተ ቅዳሜ ሐምሌ ቀን ዓ ከቀኑ በአምስት ሰዓት አካባቢ ነበ ቅዱስነታቸው የሰማዕትነት ጽዋን እንዲ ቀበሉ የተወሰዱት በሰሜን አዲስ አበባ ወረዳ ቀበሌ ወደ ሚገኘው የራ ስ ዓሥራተ ካሣ ሕንፃ ቤት ነበ ዘመናዊ ሕንፃ ቤት ውስጥ የ ኞች ቁጥር ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስን ጨምሮ ሲሆን አንገ ታቸውን በገመድ ታንቀው አንዴት እንደ ተገደሉ በዐይን ምስክር የተነገረው ቀጥሎ ካለው ገለጸ መረዳት ይቻሳል ር ር ሚያዝያ ን ዓም የቅዱስነታቸውን መቃብር በተጠቀሰው የራስ ዓሥራተ ካሣ ግቢ ይፈልግ ለነበ ረው ኮሚቴ ገለጻውን ያደረገው በደርግ መንግሥት የደኅንነት ሹም የነበረ ኮሉኔል ነው የኮሎኔሉን ገለጻ በትክክል መረዳት እንዲቻል የተገደ ለብትን ቤት ውስጣዊ ክከፍል እንዲወክል ተደርጐ የተሣለውን ባለ ቁ ጥር ሥዕል ከገለ ጸው ጋር ማገናዘብ ያስፈልጋል ሀ የሚገደሉት እስረ ከሕንፃው ውጪ ከደረጃው ፐ ቁ አካባቢ ተሰልፈው እንዲቆዩ ይደ ረጋል ሕ ንፃው ከፍ ብሉ የተሠራ በመሆኑ ቁጥር ፌ አካባቢ ሆኖ ወደ ውስጥ ማየት አይ ቻልም ወደ ሕንፃው መግባት የሚቻ በረጅም ደረጃ ወጥቶ ሲሆን እስረ ተሰ ልፈው ሞታቸውን የሚጠብቁ ነበር ቁጥር እስረኞች ሕንፃው አካባቢ አንድ ውስጥ ሆኖ ለ በአንድ እየጠራ ያስገባል ሐየተጠራው እስረኛ የሞት ጉዳና የሆነውን ቀስት ተከትሉ በመ ሄድ ቁ ጥር አካባቢ ሲደርስ የኮማንዶዎቹ አዛዥ ቁጥር አካባቢ ከክፍሉ በር ላይ ቆሞ እስረኛውን «ወደዚህ ና» ይለዋል መ እስረኛው ወደ ቀኝ በመዞር አሁንም ቀስቱን ተከትሉ « ወደዚህ ና» ወደ አለው የኮማንዶ አዛኘሣ በመሄድ ላይ እንዳሉ ቁጥር አካባቢ ሲደርስ ቁ ጥር አካባቢ በጨለማ ኮሪ ዶር ውስጥ ተደብቀው ከሚጠባበቁት ገዳይ ኮማን ዶዎች መካከል አንዱ ስበው በድንገት በሲባጐ ያንቀዋል ኮማ ወደ ኃጋመድ መጋፈ ምሥጂሥጳፆ ሩምመ ዝገላገ ንዶው በሁለቱ እጆቹ ላይ ጠምጥሞ አጥብቆ የያዘውን ሲባጐ በእስረኛው አንገት ላይ ካጠለቀ በኋላ ሲባጐጉው እንዲሸረብ ከእግሩ ሽብርክ በማለት በራ ሱ ዙሪያ ይሽከረከርና ቀና ብሉ በአንገቱ ላይ ሲባጐ ያገባበትን አስረኛ ነፍሱ እስክ ትወጣ ድረስ በጀርባው ላይ ይሸከ መዋል ነፍሱ በዚህ ሁኔታ ከወጣች በኋላ ከመሬት ላይ ይጥለውና የአስረ ኛውን ሬሳ ጐትቶ በመውሰድ ቁጥር ውስጥ ያስቀምጠዋል ሠከውስጥ ምልክት ሲያገኝ ቁጥር አካባቢ ያለው ኮማንዶ የሚቀጥ ለውን እስረኛ ስም ይጠራል ከአርሱ በፊት ተጠርቶ የገባው እስረኛ ዕጣ ፈንታ ምን አንደ ሆነ የማያውቀው ተረኛ እስረኛ ተጠርቶ ይገባል ቁጥር አካባቢ ሲ ደርስ በተረኛው ገዳይ ኮማንዶ በሲባጐ ታንቆ ይገደልና ሬሳው ወደ ቁጥር ይወሰዳል ቁጥር በእስረኞች ሬሳ ከሞላ በኋላ ሬሳ የማከማቸቱ ተግባር ወደ ቁጥር ተዛወረሱ በዚህ ሁኔታ ስረኞቹ በሙሉ ተገደሉ ብፁዕ ቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስም በገመድ ታንቀው ጽውዐ ሰማዕትነትን የተጐነጩት በዚህ ዘግ ናኝ ሁኔታ ነው ይህ ዘግናኝ ሁኔታ መንፈሳቸውን የነካው ጸሐፊ እንዲህ ሲሉ በግጥም ገል ጸውታል ዳፆቻ ይለም ኃምኃታ ሥቃይ ይታፆጃቻ ይእህ ደም ለቋ ሪ። የእስረኞች ሬሳ የተቀበሩባቸው ጉድጓ ዶች በቁጥር ዐ እና አካባቢ ግንቡን አስጠግቶ በሰሜን ወደ ደቡብ በረጆሙ የተቆፈሩት ግድያው ከመፈጸሙ ከጥቂት ቀናት በፊት አንደ ነበር ቦታውን ጠቁሞ ካሳየ የደኅንነት ክፍል ወታደር ለመረዳት ተችሏል የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ አስከሬን ተጥሎ የተገኘው በቁጥር በተመ ለከተው ጉድጓድ ከተቀበረው ከዶር ኃይሌ ፊዳ ጋር ነበር» ዝክረ ቴዎፍሎስ ሰማዕት በሚል ርእስ ሐምሌ ቀን ዓም በወጣው መጽሔት አንደ ተገለጠው የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ አስከሬን ከራስ ዓሥራተ ካሣ ግቢ ከተጣለበት ተቆፍሮ ወጥቶ መንበረ ፓትርያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ቤተ ክርስቲያን ዐርፎ ከቀየ በኋላ ሐምሌ ቀን ዓም በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ዐውደ ምሕረት ጸሎተ ፍትሐት ተደርጐለት ሲ ያበቃ ያን ጊዜ ዓቃቤ መንበር የነበሩት ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ በቅዱስ ሲኖዶስ ስም የሚከተለውን መልእክት አስተላለፉ «ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ ከዛሬ ጀምሮ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሰማዕት ተብለው እንዲጠሩ ቅዱስ ሲኖዶስ ወስኗል ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ ከላይ በተገለጠው ሁኔታ በሰማዕትነት እሰካለፉ በት ጊዜ ድረስ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን ያበረከቱት አስተዋፅዖ ሲዘከር ይኖር ዘንድ በአዲስ አበባ አገረ ስብከት በሚገኘው መካነ ሕያዋን ቅዱስ ገብር ኤል ቤተ ክርስቲያን ቤተ መዘክር ተቋቁሞላቸ ዋልፈ ሐውልትም ታንፆ ላቸዋል የቅዱስ ነታቸው በረከት ይደርብን በሚቀጥለው አትማችን ደግሞ የብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ቀዳማዊን ዜና ሕይወትና የሰማዕትነት ዕረ ፍት ይዘን እንቀርባለን ወስብሐት ለእግዚአብሔር መደረ መጋ ጀፖሥዖፖ ሀ ፈም መጨ ጡነ ሕማባት ኛ ቀዳም ስዑር ይባላል ይህ በዚህ ሪ ለት በመጾማችን ጾመ አክፍሎት ያመለክታል ኛ ዐቢይ ሰንበት ይባላል ሰንበት ዕ ረፍት ማለት ስለሆነ ይህ ቀን ጌታ ሁሉንም ሥራ ፈጽሞ በመቃብር ዐርፎበታልና ኛ ቅዱስ ቅዳሜ ይሉታል ዮሴፍና ኒቆዲሞስ ጌታን በመቃብር ያሩት በመዘጋጆት ቀን በመከራው ቀን ዓርብ ማታ ነበርና «ሰንበትም ሊጀምር ነበር ቅዳሜም ከገባ በኋላ እንደ ትእዛዙ ሰንበት ስለሆነ ዐረፈ » ተብሎ እንደ ተጻፈ ሉቃ በዚህ ዕለት በአዳም ስሕተት ምክንያት የተዘጋጀ ዋገነች ደጃፍ በጌታችን ቤዛነት ተከፍቷል ጥንተ ርስታችን ገነት ተመለሰችልን አ ባታችን አዳም ከአግዚአብሔር ጋር ታ ረቀልን ገብረ ሰላመ በመስቀሉ ትንሣኤ ሁ አግሃደ» እንዲል በመስቀሉ ሰላምን አንደ ሰጠን የትንሣኤውን ብርሃን አንደ ገለጠልን በማሰብ ቀሳውስትና ዲያቆናት ከቤት ወደ ቤት እየዞሩ ቄጤማ ለምእመናን ይሰጣሉ ምእመናንንም ለቤተ ክርስቲያን የሚውል ገጸ በረከት ያቀርባሉ ከትንሣኤው በኋላ ግብ ረ ሰላም የተባለ ግብር ካህናቱ ያገባሉ ካህናቱና ዲያቆናቱ ቄጤማ ማደላቸው ከዘመነ ኀ ሲያያዝ የመጣ የምሥራች መገለጫ ነው በኅ ዘመን ከኅ የተላከች ርግብ የጥፋት ወኃ አንደ ጐደለ ለማብሠር በአፍዋ የሰላም ምልክት ዕፀ ዘይት የወይራ ቅጠል ይዛ መጥታለች ዘፍ ሐዋርያቹዔታችን ከተያዘጅጀምሮ እስከ ትንሣኤ ድርስ እህል አልበሉም በዚህ መሠረት በቤተ ክርስቲናችን ከዓርብ ጆምሮ እስከ ትንሣኤ ድረስ እህል አይበላም ይህ ለሚቻለው ሲሆን ለማይቻለው ግን ከቅ ዳሜ ጆምሮ እሰከ ትንሣኤው ድረስ ሊቀይ ይችላል ይህም አክፍሎት ተብሎ ይጠ ራል ጌታችን በመዋዕለ ትምህርቱ ሙህ ራው የሚወሰድበት ጊዜ ያመጣል መ ሸራው በሚወሰድበት ዕለት ያን ጊዜ ይጾ ማሉ» ማቴ ብሎ እንዳስተማ ረ ሙሸራው ንታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በጠላት ተወስዶ በመስቀል ተሰቅሎ ቅድ ስት ነፍሱን ከሥጋው ለይቶ በመቃብር ስለ ዋለ የወልደ እግዚአብሔርን ሞት የምና ስብበትና አበው ይናፍቁት የነበ ረውን ብር ትንሣኤውን የምንናፍቅበት ዕለት ነው የካህናት አለቆችና ፈሪሳውያን ግን በሦስተኛው ቀን እንደሚነሣ ትዝ ስላላቸው ደቀ መዛሙርቱ እንዳይሰርቁት ብለው መቃብሩን በጣባቂዎቻቸውወ ጭፍሮቻቸው አስጠበቁት ማቴ ይኽውም ጌታ በሥልጣኑ እንደሚነሣ ስለ አላመነ ነው ጌታ ግን ጠባቂዎቻ ቸው አንደ ሞቱ ያህል አድርጐ አርሱ ተነሣ ማቴ እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው በሰላም አደረሰን ወስብሐት ለእግዚአብሔር መመ « ዝገላገ ፈው ድታቻ ንሖቻ ሀሇግሮ ጀድታቻው ሯሥታም ዳጽድሟዕፈራታ። ማንም ሰው በማንኛውም ቓኩ አንድን ሃይማኖት ከሌላው በመምረጡ ወይም ምንም ዓይነት ሃይ ማኖት እንዳይኖረው በመፈለጉ ምክን ያት በምንም መንገድ አይቀጣም የአንድ ሰው የሃይማኖት እምነት የግል ጉዳይ አንጽ በመንግሥት ባለ ሥል ጣናት ወይም በሌሎች ሰዎች አስገ ዳጅነት የሚመረጥ ወይም የሚተውና የሚለወጥ ጉዳይ አይደለም ይህ ግላዊ የሆነውን ማኖት ወይም የአምነት ነጻነት ሰፋ ባለ የሃይ ሰዎች ወይም መንግሥት በኃይል ሌሎችም የራሳቸውን ወይም ሌሎች የሜያ ምኑበትን ሃይማኖት ወይም እምነት የእምነት ነጻነት በኢትዮጵያ ሕግ በሂደት እየተማረ መጥቶ ዛሬ በዓለም አቀፍ ደረጃም ሆነ በብዙ አገሮች ብሔ ራዊ ሕጐች እምነት ወይም ሃይማኖት ሰዎች በነጻ ምርጫቸው አንጅ አንድን እምነት እንዲተዉ ሌላውን እንዲ ከተሉ መገደድ እንደ ሌለባቸው ተደንግጓል በዓለም አቀፍ ሕጐች ማለ ትም በዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች መግለጫ እኤአ በዓለም አቀፍ የሲቪልና የፖለቲካ መብቶች ስምምነት ዲሴምበር ቀን እኤአ በአንቀጽ በአህጉር ክፍለ ዓለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ የአሜሪካ መንግሥት ሰብአዊ መብቶች ስምምነት ሰነድ አንቀጽ ጁላይ ቀን ቨ በአፍሪካ ሰብአዊ መብ ቶች ቻርተር አንቀጽ እና በአወሮ ፓ መንግሥት ሰብአ መብቶች ስምምነት ሰነድ አንቀጽ በግልም ሆነ በቡድን ሰው የፈለገውን ሃይ ማኖት የመከተል የማስተማርና የማ ስፋፋት ነጻነት አንዳለው ተደንግጓል ያኛም አገር የሕግ ሥርዓት ከላይ ከተጠቀሱት ዓለም አቀፍና አህ ጉር አቀፍ የሰብአዊ መብቶች መርሆ ዎች አንጻር የተቃኘ ሆኖ እናገኘዋለን ከ ዓም ጀምሮ በሥርዓተ ሕጋ ችን ሃይማኖትን ከመንግሥት በመለየት የመንግሥት ሃይማኖት ወይም ብሔራ ማንኛውም ሰው ሃይማኖትን በፕሬስ ውጤቶችም በሌላም ሲያስተምር ሲያስፋፋ የሌሎችን እምነት ማንቋሸሽ አማኞችንና የእምነቱ አስተማሪዎችን ክብር መንካት በዐዋጅ ቁጥር አንቀጽ ዐ እና ስር በተደነገገው መሠረት ቅጣትን ያስከትላል እንዲከተል ለማስገደድ የሞከሩበት ጊዜ እንዳለ በታሪክ ተደጋግሞ ታይ ቷል የቅዱሳን ጠዋርያትን መከራና ስቃይ ከመጽሐፍ ቅዱስ መመልከቱ ለዚህ በቂ አስረጅ ነው ሃይማኖት ወይም እምነ የግለሰቡ እና የማኅበረሰቡ ሰብ ሁኔታ በትምህርት በነጻ ኀሊናው በሟኖረው ግንዛቤ ላይ የተመሠረተ እንጅ መንግሥት በሚያ ወጣው ሕግና በኃይ በማስገደድ አንድን እምነት ማጥፋትና ሌላውን ፃስፋፋት አይቻልም ይህንንም ከታ ሪክና ከሁሉም በላይ የእምነት መመ ሬየ በኾነው የአምላክ ቃል የሰው ልጅ ት እንደ የአስተሳ በፍላጐትና መረ መጋረ ሦሟፖጳሯያ ወማኅበረ ቅዱሳን ም ዊ ሃይማኖት እንዳይኖር ተደዶርጓል በተለይ በ ዓም የታ ወጆውና አሁን በሥራ ላይ ያለው የኢ ትዮጵያ ሕገ መንግሥት በአንቀጸ «መንግሥትና ሃይማኖት የተለያዩ መንግሥታዊ ሃይማኖት አይ መንግሥት በሃይማኖት ጉዳይ አይገባም ሃይማኖትም በመን ግሥት ጉዳይ ጣልቃ አይገባም» በማ ለት እምነት በአገራችን ያለውን ተቋ ማዊ ነጻነት በግልጽ ደንግጓል የሰዎችን የእምነት ነጻነት በተመ ለከተ ደግሞ በዚሁ ሕገ መንግሥት በአንቀጽ በዝርዝር ተመልክቷል እንደ ሌሎች ዓለም አቀፍ ሕጐች ሁሉ በዚህ ሕገ መንግሥትም ማንኛውም ሰው የእምነት ነጻነት ማለትም የመ ረጠውን ሃይማኖች የመያዝ የመቀበል ለብቻው ወይም ከሌሎች ሰዎች ጋር በጋራና በይፋ የማምለክ የመከተል የመተግበር የማስተማርና የመግለ ጽ መብት እንዳለው ተረጋግሟጧል የእምነት ነጻነት በሕገ ግሥቱ ልዩ ቦታ ከተሠጣቸው መሠ ረታዊ የሰው ልጆች መብቶችና ነጻነ ቶች አንዱ ነው መሠረታዊ መብቶ ችንና ነጻነቶችን በማመላከት የተደነገጉ የሕገ መንግሥቱ ድንጋጌዎች አገሪቱ ከተቀበለቻቸው ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ሕግጋትዓለም አቀፍ የሰብ አዊ መብቶች ስምምነቶችና ዓለም አቀፍ ሰነዶች መርሆዎች ጋር በተጣ ጣመ መንገድ መተርጉም እንዳለበት የሕገ መንግሥቱ አንቀጽ ያስገድዳል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀ ላይ በማንኛውም ደረጃ የሚገኙ የፌደራል መንግሥትና የክልል መን ግሥት ሕግ አውጭሕግ አስፈጻሜና የዳኝነት አካሎች ላይ መሠረጋ ሰብአዊ መብቶችን የማክበርና የማሣ ስከበር ኃላፊነትና ግዴታ ጥሎባቸዋል በአጠቃላይ በአገራችን ማንም ሰው የመረጠውን እምነት የመከተል የማ ስተማርና የማስፋፋት መብት አለውወ መንግሥትን ጨምሮ ማንኛውም ሰው ጣልቃ በመግባት በሌላው ሰው የአም ነት ነጻነት ላይ ተጽዕኖ እንዳይደረግበት የሕግ ጥበቃ ኦለ ስለዚህ በሕጉ መሠረት የሌሎ ችን ሰዎች ነጻነትና መብት ለመጠበቅ ከተቀመጠው ገደብ ውጭ ማንም ሰው በማንኛውም ቦታ እኖ ጊዜ ሥርዓተ አምልኮቱን እንዳይፈጽም ሊከለከል ወይም ንኛውም ተዕኖ ሊደረግበት አይገባም በየደረጃው የሜገኙ የመንግ ሥት ባለሥልጣናት ይህንን መብትና ነጻነት ራሳቸው የማክበር ብቻ ሳይሆን በሌሎችም እንዳይጣስ ብርቱ ጥንቃቄና ጥበቃ የማድረግ ግዴታ እንዳለባቸው ከላይ ተመልክተናል አንዳንድ መንግሥታዊ ያልሆኑ ገባሬ ሰናይ ድ ሃገኀበራዊ አገልግለ ጅቶች የሚደገፈውን ቀበሉ አድልዎ ይፈጸሙ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

تعليقات:


memezon

خيارات التنزيل | تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي | كتاب اليوم

© dirzon | شروط الخدمة | خصوصية | حول | خدمات | اتصال