Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ዊሲያም ሁክ። ከፍርሃትዋ የተነሳ ድምፅዋ ይንቀጠቀጥ ነበር ቀሪዎቹ ወታደሮች ፍለጋቸውን ቢያጠናቅቁም ምንም ነገር ሊረዳው አልፈለገም ምን አይነት ጭካኔ ነው። የመሰልጠን መጨረሻው ክፋትና ጥላቻ እንዲሁም ዘረኝነት ነው ማሰት ነው። ነጮች ይህን ያህል ክፉ አይመስሉኝም ነበር በተለይም ባደኩበት በኢትዮጵያ እየተነገረኝ ያደኩት የነጮችን ደግነትና በጎ አሳቢነት ነበር ዛሬ ይህን ጉድ መስማቴ ሰእአኔ ዱብ ዕዳ ነው አልኩዋት የሰማሁት ታሪክ ከአአምርሮዬ በላይ ሆኖብኝ ከተረሱት አውስትራሊያኖች አንዱዋ ሳንድራ አንከር ትባላለች ሳንድራ በህይወት ዘመኑዋ ሁሉ ደስታ የሚባል ነገር እንደማታውቅና በልጅነቱዋ የአውስትራሊያን ምድር ከረገጠች ጀምሮ ማንም ሰው ቤተሰባዊ ፍቅርን ሰጥቶ አላሳደጋትም ይልቁንም በእርሻ ስራ ተጠምዳ ነው ያደገችው ከአደገች በኋላ የአውስትራሊያን ብፄራዊ ውትድርና አገልግሎት ግዴታዋን ብትወጣም መንግስት ግን የአውስትራሊያን ፓስፖርት ሊሰጣት ፍቃደኛ አለመሆነ በጣም እንደሚያበሳጫት እንግሊዝ ይኖሩ የነበሩት ወላጅ እናቱዋን በአካል ማግኘት ብትመኝም ባለፈው አመት መሞታቸውን ስለሰማች ከእንግዲህ ወደ አንግሊዝ ለመመለስ በፍፁም እንደማትፈልግ እናቱዋ ከእሱዋ በኃላ ሁለት ሴት ልጆች እንደወለዱና በቅርቡ ማወቁዋንና በአሁን ወቅት ካሊፎርኒያ ከምትኖረው አንደኛዋ እህቱዋ ጋ በስልክ እንደሚገናኙ በአውስትራሊያና በእንግሊዝ መንግስታት ደባ ቤተሰቦቹዋ መበታተናቸው እንደሚቆጫትና ምንም አይነት ይቅርታ በደሉዋን እንደማያነዛው ተናግራለች አለችና ቬሮኒካ ያነበበችውን ዜና አካፈለችኝ ኢሙ ሥ ሥ በጣም የሚያሳዝን ታሪክ ነው። ከ ህቭ ይባሳል አንተንም ታላቅ አንደመሆንህ ወንድምህን በጥበብ መያዝ አለብህ ለሌሎች ታናናሾችህ አርዓያ መሆን ይኖርብፃል ምናልባትም የሚካኤል ጭንቀት የመነጨው አንተ እዚህ ሀገር ስራ ለመስራት ህጋዊ ስላልሆንክ ሊሆን ይሆናል ሚካኤል ሚስጥሩን ያውቀዋል ስለዚህ አንተ ብልህ መሆንና የታላቅነት ሚናህን በአግባቡ መጫወት መቻል አለብህ ይሄንን ጉዳይ እንኳን ነገርከኝ እኔም በሚስጥር እይዘዋለሁ ለነገሩ ወንድምህ እኔን አያውቀኝም የተረሱትን ሆላንዳዊያን ክልሶችን ለመርዳት ኢትዮጵያ አብሬህ መሄድና እነሱን ማየት እፈልጋለሁ የአንድ ወር ግዜ ይበቃኛል መቼ ነው የምትመለሰው። በቅርብ ጊዜ ፍርድ ቤት በር ላይ ልቆም ነው። ቀኑ ፀሐያማ ስለሆነ ለግልቢያ ተስማሚ ነው አንተም ትጋልባለህ የአኔ ፈረስ ዝርያ የፌሪዝ ፈረስ ነው የፌሪዝያን ፈረስ በአለም ላይ በትልቅነታቸውና በውበታቸው ይታወቃሉ የእኔ ፈረስ ዋጋ በጣም ውድ ነው ፃያ አምስት ሺህ ዩሮ ነው።እኔፌሎሬንስያንቫንሊዮንአባላለሁሆላንዳዊነኝበሙያዩ አለምአቀፍ ጋዜጠኛ እና የፈልም ዳይሬከተር ነኝ ከዚህ በፊት አንተአና ወንድምህ ሚካኤል ሁከ የፊት ገፅ ይዛችሁየወጣችሁበትኤንአርሲየተባለየታወቀየሆላንድመፅሄትላይ በጋዚጠኝነትሰርቻለሁ በነገራችን ላይ የእናንተን ታሪከ የያዘውን መፅሄት በጥንቃቄ ነው ያስቀመጥኩት ሁሌም ሳነበው እደነቃለሁ ወደ ደች የተተረጎመውን ግለታሪከህንም የተረሳው ኔዘርላንዳዊ አንብቤው በጣም ወድጄዋለሁ እኔ ብቻ ሳልሆን አብረውኝ የሚሰሩ የፊልም ባለሙያዎች በሙሉ በአንተ ታሪከ ተደንቀዋል የህይወት ታሪከህ በብዙ ውጣ ውረድ የተሞላ እና የተለያየ ቅርፅ ያለው ነው የሰው ልጅን አምነት ፅናትና ጥንካሬ በገሃድ ያሳያል የአንተን ታሪከ ወደፊልም ለመቀየር ያነሳሳኝ ዋናው ምክንያት አንተ ፍፁም የተለያዩ ሁለት ባህሎች ውጤት መሆንህ ነው በደምህ ውስጥ የአፍሪካና የአውሮፓ ማንነት አለ ይህ ተቃርኖ ያለው ቅልቅል ይመስለኛል በአንተ ውስጥ አመፅንዘርቶ ለታላቅ የማንነት ትግል በልጅነትህ ወደ ጎዳና ህይወት አንድትወጣ ያስገደደህ እኔ የታሪከ ሰው እንደመሆኔ አንተን ሳስብ ወደ አአምሮዬ የሚመጣው ጥያቄ ምን መሰለህ በእርግጥ እኛ ሰዎች ለምናደርጋቸው የምርጫ ውሳኔዎቻችን ታሪከን ተጠያቂ ማድረግ እንችላለንሰዎች ለምርጫዎቻቸው ሃላፊነት መውሰድ ያለባቸው አስከምን ድረስ ነው።
አልማዝ ሃን የጁፕ ሁክና የሌሎች ነጭ ኔዘርላንዳውያን አንቅስቃሴ ስላላማራት ከሌሎች ስህተት በመማር ከስስቴር የወሰደችውን የመንታ ግንጣይ ጠንድ ህፃን ልጅ አቅፋ በቀጥታ አዲስ አበባ በመፄድ ሮያል ሆላንድ ኤምባሲ ግቢ ውስጥ ማልቀስ ጀመረች የኤምባሲ ሠራተኞች መ መመ አመፀኛጡ ክልስ ሽ ችግሯን ጠይቀው መረዳት ስለፈለጉ በአስተርጓሚ ሲጠይቋት አያለቀሰች መልስ መስጠት ጀመረች «አኔ አልማዝ ረታ አባላለሁ ከሚስተር ታይሰን ይህንን ልድ ጦልጃለሆ አብረንም እየኖርን ነበር አሁን ግን ይህን ልጅ ጥሎብኝ ሀገሩ ሊሄድ ነው ሚስተር ታይሰን ለአኔ ባለቤቴ ብቻ ሳይሆን ህይወቴም ጭምር ነው ከእርሱ ተለይቼ መኖር በፍጹም አልችልም የምጠይቃችሁ ሚስተር ታይሰንን ጠርታችሁ የጋብቻ ፊርማ አንድታፈራርሙኝ ብቻ ነው በማለት አንባዋን አያፈሰሰች ተናገረች ከአምባሳደሩ ሚስተር ታይሰንን አዲስ አበባ ሆላንድ ኤምባሲ ድረስ አስጠርተው አነጋገሩትቋ ሚስተር ታይሰን አልማዝን በጣም እንደሚወዳትና ከያዘችው ልጅ ጋር ወደ ሆላንድ ለመሄድ አንደሚስማማ በመናገሩ የጋብቻቸው የፊርማ ስነ ስርዓት አዚያው ሆላንድ ኤምባሲ ተክናወነ አልማዝም የሆላንድ ፓስፖርት ተቀብላ ከሚስተር ታይሰን ጋር ወደ ሆላንድ በረረች አባቴ ጁፕ ሁክ ወደ ሆላንድ ከሄደ በላ እናቴ በወንጂ ስኳር ፋብሪካ ብዙ አልቆየችም እኔን ይዛ ናዝፊት ከተማ የምትኖረው አናቷ ወሮ ደብሪቱ ደፈርሻ ቤት መጣች የተወሰኑ የሻይ ብርጭቆችና የመመገቢያ ሳህኖች ብርድ ልብስና የመኝታ ጨርቆች ጠቅልላ እናቷ ቤት ለጥቂት ቀናት ካረፈች በኋላ በገዛችው ቤት ከእኔና ከመጀመሪያ ሴት ልጁዋ ጋር መኖር ጀመረች አመፀኛው ክልስ አባቴ ጁፕ ሁክ እናቴን ብዙነሽንና እኔን ዳንኤል ክዶ ወደ ትውልድ ሀገሩ ሲሄድ አናቴ ስራዋን በማቆም አኔን ይዛ ናዝሬት እናቷ ቤት ገባች አመፀኛጡ ክልስ ምዕራፍ ስድነት መጎኛ እናቱ ብዙነሽ ብርፃኑ ለአንድ ዓመት ያህል የአባቴን ቃል አክብራ ከዛሬ ነገ የከውሮፕላን ትኬት ልኮ ይወስደኛል» በሚል ተስፋ ስትጠብቀው ብቀየች ነገር ግን አባቴ ለአናቴ የገባውን ቃል ኪዳን በማጠፉ ትኬት ልኮ ሊወስደን ይቅርና ሠላምታም ሆነ ብጫቂ የጠረቀት ደብዳቤ ሳይልክ በዚያው ደብዛው ጠፃናቶ ቀረፁ በጥበቃ የተሰላቸችውና ተስፋ የቀረጠችው እናቴ ከሁለት አመት ቤኀኋላ አንድ ኢትዮጵያዊ አገባች በኋላም ናዝሬት ከተማ ውስጥ አቴጌ መነን ተብሎ በሚጠራው ሆቴል አሁን አዳማ ራስ ሆቴል ውስጥ በምግብ ማብሰልና ማዘጋጀት ሙያ ተቀጥራ መስራት ጀመረች አልማዝ ሆላንድ ከገባች በኋላ ኢትዮጵያ ውስጥ ላሉት ሦስት ልጆቹዋ ገንዘብ አየላክች አንድ አመት ከቆየች በኋላ ወደ ሀገራ ኢትዮጵያ መጣች ናዝሬት ከተማ ውስጥ ከሚናሩት ሶስት ልጆቹዋ መካከል በመጀመሪያ ሰለሞን አሰፋንና አፀገነት አስፋን ወደ ሆላንድ ወሰደቻቸው ክአራት አመት በኋላ ሰናይት አሰፋንም ወሰደቻት ሁሉንም ልጆችዋን ሆላንድ ሀገር ስደተኛ ካምፕ አስገብታ ትምህርታቸውን በነዓ እንዲማሩና የኪስ ገንዘብ አንዲያገኙ አደረገች ይህንን ነፃ የትምህርት ዕድል በማግኘታቸው ሦስቱም ሆላንድ ውስጥ በጥሩ ሁኔታ ሊያድጉ ቻሉ አልማዝ ሰጠላጅ አናቷም በየሦስት ጠሩ ዱሓ ፎር ፍመ ኢሥ ገንዝብ እየላከች ትረዳ ነበር ከሚስተር ታይሰን ጋር በናትር አብረው ሲኖሩ አንድ ሴት ልጅ ወለደች ሆላንድ የተወሰደትጡ ርብቃ ታይሰን የአልማዝ የመጨረሻ ልጅ ሆነቸ ከሚስተር ታይሰን ከወለደቻቸው መንትያ ልጆች አንዱን ለአልማዝ የስጠችው አስቴር የወንጂ ኑሮዋ ስላልተስማማት በተቀበለችው ገንዘብ ሞጆ ከተማ ሁለት መቶ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሰፈረ ቤት ገዝታ ክስንዱ መንትያ ልጅዋ ሰለሞን ታይሰን ጋር መኖር ጀመረች የገዛችው ቤት ከከተማው ስለሚርቅ ከተማ እየተመላለሰች ስራ መስራት ስለማትችል አዛው ቤቷ ጠሳና አረቄ እያዘጋጀች በመሸኅ ኑሮዋን ትገፋለች አልዩ አልፎ ንዴትና ብስጭት ሲሰማት እሷም ትጠጣለች ልጁዋን ሰለምን ታይሰንን በልጅነቱ ትምህርት ቤት ስላላስገባችው በአካባቢው አንዳሉት አረኞች ክብት ሲጠብቅ ይውሳላል ይሁን እንጂ በአካባቢው በሚኖሩ አንዳንድ ሰዎች ግፊት ሰለሞንን ወደ ትምህርት ቤት ብትልከውም ተማሪዎች «የገጠሩ ፈረንጅ» እያሉ ስለሚያበሽቁት ወደ ትምህርት ቤት መሄድ ያስጠላው ነበር እናቴ ብዙነሽ ብርሃኑ ክአዲሱ ባለቤቷ ሁለት ልጆች ወለደች ሁልግዜም ወደ ስራ የምትሂደው አኔንና ሁለቱን ልጆችዋን ሰአናቷ ሰጥታን ነው አሄን አንደ ባዳ የሚቆጥረኝ አንጀራ አባቴ አናቴንና ሁለቱን ልጆቹን ባለው አቅም ሊረዳቸው ይሞክር ነበር ብቸኝነቴ የሚያሳዝናት ሴት አያቴ አብዛኛውን ጊዜ ለእኔ በማዘንና በመቆርቆር ከሌሎቹ እየደበቀች የሚበሳም የሚጠጣም ነገር ትሰጠኝ ነበር በዚህ የተነሳ አያቴን በጣም አወዳት ነበር ፀጉፊን አየደባበሰችኝ «የአኔ ልጅ ፈረንጅ ነው። » አለኝ «በጣም ጥሩ ነው አንድ ሆላንዳዊ «አኔ የምችለውን ሁሉ አረዳሃለሁ አምባሳደሩም ይረዳሃል አለኝ አሁን ግን አምባሳደሩ ለጊዜው የለም ስለዚህ ክአሥር ቀን በኋላ ተመልሰህ መምጣት ተትላለህ ብሎ አሰናበተኝ» አልኩት «ብዙ ስትቆይ ጥሩ ነገር እንዳጋጠመህ ገምቼ ነበር በጣም ደስ የሚል ዜና ነው የደስ ደስ አጌ ምሳ ልጋብዝህሀ» አለኝ ምሳ ከበላን በኋላ ወደ መርካቶ ሄድን በቀጠሮዬ መሰረት ከአስር ቀን በኋላ ወደ ሆላንድ ኤምባሲ ተመለስኩ ይሁን እንጂ የተሰጠኝ ምላሽ ፈፅሞ ያልጠበኩትና ተስፋ አስቆራጭ ነበር ጁፕ ሁክ አባቴ ስለመሆኑ የሚያረጋግጥ ማስረጃ ካላመጣሁና የአባቴ መልካም ፈቃደኝነት አእስካልታከለበት ድረስ ሊያስተናግዱኝ እንደማይችሉ ነገሩኝ መልሳቸው ቁርጥ ያለ በመሆኑ ምን እንደማደርግ ግራ ገባኝ እነሱ ያዘዙኝን ለመፈፀም በቅድሚያ አባቴን ማግኘት እንዳለብኝ አባቴን አንዲያፋልጉኝ ብጠይቅና ላስረዳቸው ብሞክርም አልተሳካልኝም ሆላንድ ኤምባሲ መጀመሪያ የመጣሁ ቀን ሲያናግሩኝ የነበራቸው ትህትና አክብሮት በዚህ ቀን አልነበረም ለአስር ቀናት ብሩህ ሆኖ የቆየው አባቴን የማግኘት ተስፋዬ በመጠኑም ቢሆን ከሰመ ሁለት ቀን አዲስ አበባ ቆይቼ ወደ ቢኬ ድሬደዋ ተመለስኩ ሁኔታውን ለሮቤል ስነግረው በጣም አዘነ የአምላክ ፍቃድ ከሆነ አንድ ቀን እንደማገኘውና አሁን ግን ተረጋግቼ ስራዬን መስራት አንዳለብኝ ናሌ አመበኛው ክልስ መከረኝ ምክሩን ተቀብዬ ፊቴን ጠደ ቢኬ አዞርኩ ቢኬ ከገባሁ በኋላ ሮቤል የሚቆጣጠረው ጥሩ ሻይ ቤት ከፈትኩ የእኔ ዋነኛ ስራ ግን ብዙ ብር የማገኝበት የኮንትሮባንድ ንግድ ነበር በዚህ ወቅት ነበር ለመጀመሪያ ግዜ ከአንዲት ውብ ልዳገረድ ጋር በፍቅር የወደኩት ኒኒዮ ሙሀመድ ትባላለች የሂኒዮ እናት የየመንና የሱማሌ ቅልቅል ናት አባቷ የኢሳ ጎሳ ሰው ነው ኒኒዮ መልኳ ቀይ ፀጉሯ ሉጫ ሲሆን ቁመቷ በጣም ረጀም ነው የኒኒዮ አባተ ከጅቡቲ የተለያዩ ሸቀጣ ሸቀጦችን በግመል ጭኖ ወደ ቢኬ ያመማል የኒኒዮ እናት ቢኬ ላይ የተራገፈውን ሸቀጣ ሸቀጥ በችርቻሮ ትሸጣለች ቢኬ ውስጥ ወላጆቹዋ በጣም ይክበራሉ ትልልቅ የመኖሪያ ቤቶት በሱማሌ ሠፈርና በአማራ ሠፈር ውስጥ አላቸው ኒኒዮም ጎበዝ ነጋዴ ናት አባቷ ከጅቡቲ የሚያቀርበውን ፅቃ አዲስ አበባ ድረስ እየላከች ትነግዳለች በዚህ የንግድ እንቅስቃሴዋ አማካይነት ነው ከኔና ከሮቤል ጋር የቅርብ ጓደኛ የሆነችው ኒኒዮ የግል ንፅህናዋን በጣም የምትጠብቅ ከመሆንዋ የተነሳ በቀን በቀን ልብስ ትቀይራለች የተለያዩ ጌጣ ጌጦች ታደርጋለች አማራ ሰፈር ያለው የቤታቸው ግቢ ሰፊ ነው በአባቷ ቤት ብዙ ሰው በእንግድነት ያርፍበታል ማታ ማታም ግቢው ውስጥ ሠው ያድርበታል ለአዳርም ሆነ ለቀን ውሎ ምንም ክፍያ አይጠይቁም ኒኒዮ ናት የአባቷን ቤት የምታዝበት አራት ትላልቅ የውሃ አንስራዎች አሉ አነዚህን አንስራዎች ውሃ ትሞላለች ጥሩ ቃና ባለው ወይራም ይታጠናሉ በደንብ ካጠበቻቸው በኋላ የወንዝ ውፃ ገዝታ በአቡጀዲ ጩጨርቅ አያጠለለች ውፃውን በንፅህና ታስቀምጣለች ቤቱንና ግቢውን በየጊዜው ታፀዳለች ሠራተኛዋንም እያዘዘች ታሠራዋለኽኘ ኒኒዮ በቢኬ ውስጥ በጣም ትወደዳለች ትከበራለችም አማራ ሰፈር ውስጥ የተጣሉ ሠዎችን ታስታርቃለች ገንዘብ ለተቸገረ ታበድራለች ትንሹንም ትልቁንም እንደ ጓደኛ ትቀርባለች እነ ኒኒዮ ግቢ ውስጥ በቋሚነት ዕቃቸውን የሚያስቀምጡና ባቡር ሲመጣ ደግሞ ፌ አመሀኛው ክልስ የኮንትሮባንድ ዕቃቸውን በባቡር ጭነው ወደ አዋሽ ናዝሬትና አዲስ አበባ የሚሄዱ ነጋዴዎች አሉ ክነቪህም ነጋዴች ውስጥ የተወሰኑት ለኒኒዬ አንዳንድ ዕቃዎችን ናዝሬት ወይም አዲስ አበባ አእንዲሸጡላት ትሰጣቸው ነበር ለምሳሌ አምስት ደርክን ፎጣ ከገዛች አንድ ፎጣ አንገቱ ላይ ጠቅልሎ አዲስ አበባ እንዲሸጥላት ለምትቀርባቸው ሁሉ አንድ አንድ ፎጣ ታከፋፍላለች በዚህ ዓይነት የተለያዩ ፅቃዎች በመላክ ቢኬ አቤ ቁጭ ብላ ጥሩ ትርፍ ታገኛለኘ ኒኒየዮ የከሰረ ነጋዴ ካገኘች ደግሞ አሽከሯ አድርጋ አልሸጥ ያለ ዕቃ ከአባቷ ሱቅ ታመጣና አዲስ አበባ ወይም ናዝሬት ወስዶ በጫካ ተሯሩጦ በማለፍ እንዲነግድ እያደረገች ትርፉን አኩል ትካፈላለት ኒኒዮ ሰባት የክስሩ ነጋዴዎችን በዚህ ዘዴ ታሰራቸው ነበር ከሠባቱ መካከል ሦስቱ ከኒኒዮ ጋር ፍቅር ይዚቸዋል ሁሉም ታማኖች ቢሆኑም በተለይ በኒኒዮ ፍቅር የወደቁት ደግሞ የባሪያ ያህል የግል አገልጋዮቹዋ ናቸው የሦስቱንም ባህሪ ሁኔታ ስለምታውት እንደፈለገች ታዛቸዋለች የሱማሌ ኢሣ ጐሣዎችን በብዙ ነገር ትተባበራለት የኢሳ ወጣቶች እነ ኒኒዮ ቤት ክላሽንኩቭ መሣሪያቸውን ይዘው ጫት እየቃሙ ሲጫወቱ ውለው ሲመሽሸ ወዉደ የቤታቸው ይሄፄዳሉ አንዳንድ ሱማሌዎች አልሸጥ ብሎ ብዙ ቀን የቀየ ዕቃ እሷ አንድትሽጥ በቅናሽ ዋጋ ይሰጡዋታል አንደዚህ ዓይነት ዕቃዎችን አዲስ አበባ ድረስ በመላክ ስትሸጥ ብዙ ትርፍ ታገኝበታለች የእናቷ ቤት አራት ክፍሎች ሲኖረው አንዱ ትንሽ ክፍል የኒኒዮና የእህቷ ነው ኒኒዮን ብዙ ሠው ስለሚወዳት በተጨማሪም ገንዘብ ስላላትና ጥሩ ትርፍ ስለምታገኝ «ንግስቲቲ» የሚል ቅፅል ስም ወጥቶላታል የአካባቢው ነዋሪዎች የተቸገረና የክሰረ ነጋዴ ሲያጋጥማቸው ፌንግስቲቷ ጋ ሂድ። ዋናው ነገር ናቲ ትምህርቱዋን መከታተል አለባት» አለ በፃሳቡ ተስማምቼ አኔም ራሴ አሱዋ በምትማርበት ቅዱስ ዮሴፍ ትምህርት ቤት የማታ መማር ጀመርኩ ናቲ እንግሊዝኛ ቋንቋ እንድናገር ስለምትፈልግና ስለሰምታበረታታኝ በቀን ለአንድ ሰዓት ተኩል ያህል የቋንቋ ትምህርት ቤት ገብቼ መማርም ጀመርኩ የተማርኩትን ከናቲ ጋር በመነጋገር ችሎታዬን ለማዳበር እሞክራለሁ አንዳንዴ ሱቄ ውስጥ የሚሰሩት ልጆች ላይ የመሰለኝን ኻ ኳ አመፀኛው ክልስ እንግሊዝኛ ሁሉ አያወራሁ አለማመድባቸዋለሁናቲ በድርቅናዬና በድናፍረቴ ስለምትስቅ እሱዋን ለማሳሳቅና ለማስገረም ስል በማደርገው ሙክራ የአንግሊዝኛ ችሉታዬ በመጠኑም ቢሆን ሲሻሻል ይታጦቀኝ ነበር በሳምንት ሁለት ቀን ቅዳሜና እሁድ ከናቱ ጋር በግልፅ መዝናናት ጀመርን አንዳንዴም እኔጋ ታድራለቸ ከአራት ወር በሏላ ሁኔታው ያሳማራቸው እናትና አያትዋ እንደምንም ብለው ናቲን ጣሊያን ኣገር ላኳት ናቲን አፈቅራት ስለነበር በመለያየታችን በጣም አዘንኩ ጥሩ የፍቅር መግባባት ስለነበረን ለተወሰነ ግዜም ቢሆን ስለአባቴ እያሰብኩ አንዳልጨነቅ አድርጋኝ ነበር ናቲ ጣሊያን አገር ከገባች በኋላ ደስተኛ መሆን አልቻልኩም የናቲ ፍቅር በሃዘንና በድንጋጤ ውስጥ ከፈቀኝ በየቀኑ የማገኛት አየመሰለኝ በሄድንበት መንገድ መሄድ የተጠቀምንባቸው ሆቴሎች ውስጥ ተቀምጩ ናቲን ማሰብ የዘወትር ስራዬ ሆገነ ብቸኝነት ተሰማኝ እናትና አባቷን ግን ማየት አልፈለግሁም ለወር ያህል በንዴትና በቁጭት በትካዜና በሀዘን ጊዜዬን አሳለፍኩኝ ናቲን በደጋሚ አንደማሳገኛት ሳረጋግጥ በደሜ ውስጥ ያለውን ጥያቄ ለመመለስ ስል ዳግም አባቴን ሰመፈለኘ ወሰንኩኝ መርካቶ ውስጥ የተዋወቅኩት የቅርብ ጓደኛዬ ሰለሞን አንዳለ የጥፍር ቀለም ምላጭ የሚጨስ ሰንደል ጥቃቅን አርቴፊሻል የጆሮ ጌጥ አዳራሽ ገበያ ውስጥ አያዞረ ይሸጥ ነበር አኔም ከናዝሬት ከተማ ያገኘ ሁትን የኤሌክትሪክ አቃዎች በኮንትሮባንድ የሚገቡ የጥፍር ቀለሞችን ለሰለሞን አእንዲያክፋፍል አሰጠዋለሁ ከዚህ በተጨማሪ አንዳንድ የናዝሬት ነዋሪ ከውጭ ሀገር የሚላክለትን ዶላር ፓውንድ የውጭ ምንዛሪ አኔ ሱቅ ድረስ በመምጣት ይሸጣሉ አኔም ሰለሞንን ይህንን ምንዛሬ አዲስ አበባ መርካቶ እየመነዘረ አንድንጠቃቀም አደርግ ነበር ሰለሞን የቅርብ ጓደኛዬ ስለሆነ አባቴን ማግኝት አንዳለብኝ ነገርኩትና በገንዘብ የሚገኝ ቪዛ ካለ አውሮፓ ገብቼ አባቴን ማየት አለብኝ ብዬ አማክከርኩት በቪህም ለተለያዩ ቀልጣፋ ደላሎች ቪዛ መፈለጌን ነገርናቸው ከሳምንት ቆይታ በኋላ በሃያ አምስት ሺህ ብር ቡልጋሪያ መግቢያ ቪዛ አገኝሁ በቅድሚያ የኢትዮጵያ ፓስፖርት አወጣሁኝ በመቀጠል ዛያ አምስት ሺህ የበ አመፀኛው ክልስ ብርና ፓስፓርቴን ለደላሎች ሰጠሁኝ ቪዛዩና ፓስፖርቱ በአጂ ሲገባ ከሰለሞን ጋር ናዝሬት በመምጣት ከወንድሜ ሮቤል ጋር አስተዋወኳፐው ናዝሬት ያሉትን ንብረቶቼንና ገንዘቤን ወንድሜ ሮቤል አንዲቆቀጣጠር ኃላፊነት ስጥቼው የካቲት ዓም ወደ ቡልጋርያ ዋና ከተማ ሶፊያ በረርኩ የተሳፈርኩበት የኢትዮጵያ አየር መንገድ አወሮፕላን ግብዕ ካይሮ ሰተወሰነ ስአት አረፈና ጠደ አቴንስ በረረ ሁሉም ተጓዥ አቴንስ ላይ ወረደ አቴንስ ኤርፖርት አንድ ሰአት ከቆየሁ በኋላ ከሌሉች መንገደኞች ጋር በራሺያ አውሮፕላን ወደ ቡልጋርያ ጉዞአችንን ቀጠልኑ ከአቴንስ ሶፊያ የአንድ ሰአት በረራ ነበር የፊጀው ሶፊያ አየር መንገድ ስደርስ አንደማንኛ ውም ተሳፋሪ ፖስፖርቱን ለተቆጣጣሪዎቹ አሳይቼ የቡልጋርያ መዝገቢያ ማህተም ተመታልኝና ወደ ከተማ በሚያስወጣው መውጫ በር ወጣሁ በቦርሳዬ ውስጥ ለቅያሬ አንድ ጅንስ ሱሬ ሁለት ቲሸርት አንድ ጥቁር የቆዳ ጃኬት አንድ ጫማ የጥርስ ቡሩሽ የጥርስ ሳሙና ማበጠሪ ያ ሲጋራና ላይተር ይዣለሁ ከኤርፖርት እንደወጣሁ አልጋ ለመያዝ በታክሲ አስራ አምስት ደቂቃ ከተዓዝኩኝ በኋላ መስኮቫ ሆቴል ደረስኩ ለታክሲው አስራ አምስት ዶላር ከፍዬ ወደ ሆቴሉ ገባሁና አንግዳ ተቀባዩን ለሶስት ቀን አልጋ ይኖር አንደሆነ በተሰባበረ አንግሊዘኛ ጠየኩት መኖሩን ነገረኝና በቀን ዛምሳ ዶላር ሂሳብ ለሶስት ቀን መቶ ሃምሳ ዶላር ከፍዬ አስራ ስድስተኛ ፎቅ ወጥቼ ለሁለት ሰአት ያህል ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ተኛሁ ስነሳ በሙቅ ውዛ ሻወር ወሰድኩና ልብስ ቀይሬ ምግብ ፍለጋ ወደ ምድር ወረድኩ የምፈልገውን ምግብ አዝዝ በላሁና ከተማዋን ለመጎብኘት በታክሲ ወደ ባቡር ጣቢያ ሄድኩ ምድር ለምድር በተዘረጋው የባቡር ጣቢያ በጣም ተገረምኩ በአንድ ግዜ ፀ ሃያ ባቡሮችን ሲያስተናግድ ስመለክት ከጅቡቲ አዲስ አበባ ሲመላለስ አየተንጠለጠልኩ ያደኩበትን ብቸኛው የኢትዮጵያ ባቡር ትዝ አለኝ «ኦያንዳንዱን ነገር ሰው ነው የሰራው ወይስ ፈጣሪ። አልኩት «አእ ገንዘብ አልፈልግም ችግራ ገንዘፀብ ብቻ አይደለም ሆፄ ትልቁ ችግር የማንነት ጥያቂ ነዐ ለዚህ ደግሞ መልስ መስጠት የነበረበት የሆላንድ ኤምባሲ ነበር ነገር ግን የላንድ አኢምባሰ እምበ ተኛ በመሀኘኙ ራሴን አቃጥዬ አነሱንም ባታጥላቸጡ እደሳታለሁ ክኔ ነር የውሻ ኑር ይሻሳል አልተማርኩም ማንበብና መፃና እንኩዋን አንደ አንተ አልችልም ሴቶችን ደፍራ ማናገር ስለማልችል ሁሌ ሴተኛ አዳሪ ቤት ነው የምሄደው አሁን ሆላንድ ኤምባሲ ውስጥ ብሞት ለእናንተም በጣም ጥሩ አጋጣሚ ይሆናል የሚል አምነት አሰኝ አለ ቴዲ በሚንተባተብ አማርኛው ቴዲ አባክህን አንደዚህ አታስብ አሁኑኑ የምትሰራው ስራና ገንዘብ አሰጥሃለው ይህን ራስን የማጥፋት ሃሳብህን ተወው» አልኩት ከዚህ ቀን ጀምር ለተወሰነ ግዜ ቴዲን ስራ አስኪጀምር ድረስ ከአጠገቤ እንዲለይ አሳደረኩትም ሁለተ ቆዳ ጫማ አንድ የስፖርት ስኒከር ጫማ ጅንስ ሱሪ ሁለተ ጨርቅ ሱሪ ስሚዝና ጃኬት ገዝቼለት ሙሉ ቀን አብሮኝ አንዲውል በማድረግ ቀስ በቀስ አረጋጋሁት ሮቤል ከድሬደዋ እኔጋ ናዝሬት ሲመጣ ከቴዲ ጋር አንዳንድ ስራ አብረው እንዲሰሩ አናገርኩት ሮቤል ቴዲን የንግድ ስራ እንዲያስለምደው ካግባባሁት በጌላ «ለስራ መጀመሪያ ይሁንህ» ብዬ ለቴዲ አምስት ሺህ ብር በጁ ስሰጠው ከመጠን በላይ ተደሰተ «ፍአንተ አውነተኛ ወንድሜ ነህ ከአሁን በኋላ ስለኔ አታስብ ስላደረክልኝ ነገር ሁሉ በጣም አመሰግናለሁሆ አለኝና አቀፈኝ ሮቤልም በበኩሉ እኔ አሱ ከሰጠህና ካደረገልህ በላይ አደርግልፃለሁ ፌፌ ሚመ ሥሠ ኣኤ ይታ ጦ አመዐኛው ክልስ ሥ መ ኣንደ አንተ አይነት ቆራጥና ደፋር ሰው ስፈልግ ነው ያገኘሁህ» አለጡላ ተጨባብጠው ተቃቀፉ በሁለተኛው ቀን ተያይዞው ወደ ድራዳሞ ሄዱ ምስሰራሬዬ የመደመሪያው መጩረሻ እፍ ናዝሬትን ለቅቄ አዲስ አበባ ቴሌ መድኃኔአለም አካባቢ በወር አንድ ሺህ ብር የምከፍልበት ሁለት ክፍል ያለው ግቢ ተከራየሁ አዲስ አበባ ቦሌና ፒያሳ ስውል በድጋሚ ወደ ሆላንድ ለመሄድ ልቤ ስለተነሳሳ በገንዘብ ቪዛ ማፈላለግ ጀመርኩ የተለያዩ ቪዛ የሚያሻሽጡ ደላሎችን ሳጠያይቅ የሶስት ወር የሆላንድ ቪዛ ለማግኘት ግፋ ቢል ሃምሳ ሺህ ብር እንደሚያስፈልገኝ ተነገረኝ በመጨረሻ አስተማማኝ ከተባለ ሰው ጋር ተገናኝቼ ለሆላንድ ቪዛ አርባ ሺህ ብር ከፈልኩ ቡልጋርያ የሄ ድኩበትን ፓስፖርትና ስምንት ፎቶ ይዢ ሆላንድ ኤምባሲ ቀረብኩ አቶ ተስፋዬ ሰላምታ ሰጥተውኝ ፓስፖርቴንና ስምንቱንም ፎቶዎቼን ተቀብለው ቪዛዬ ከሆላንድ ሀገር እስኪላክልኝ ድረስ ለወራት ሊቆይ ስለሚችል እየተመላለስኩ እንድጠይቅ ነግረውኝ አሰናበቱኝ ቪዛዬ አስኪመጣ ድረስ መርካቶ ከሰለሞን እንዳለ ጋር መዋልና አንዳንድ ተባራሪ ስራ ሲገኝ አብረን መስራትና መንቀሳቀስ ጀመርን በዚህ ወቅት ነበር ሰለሞን በስራው እየተሻሻለ ዶሳር መመንዘሩን መደበኛ ስራው ያደረገው አመዘኛጡ ክልስ ጊዲ ታተ እኔና ስለሞን እንደምንግባባና የተለያ አትራፊ ስራ አብረ። መሳሪያ በታጠቁ አምስት ፖሊሶች ታጅበን ነበር አዲስ አበባ እስር ቤት አሁን ማረሚያ ቤት ተብሎ የሚጠራው የደረስነው ሁለመናችን ተፈትሾ ስማችን ከተመዘገበ በኋላ እንግዳ አስረኞች የሚያርፉበትና «ዞን አምስት» ተብሎ በሚጠራው ትልቅ የድንጋይ ቤት ገባን ይህ ቤት ቢያንስ ሁለት መቶ ፃምሳ አስረኞችን ይይዛል በዚህ መልኩ የአዲስ አበባ ወህኒ ቤት ኑሮዬን መስከረም ቀን ዓም ጀመርኩ የመጀመሪያ ቀን አራት ከበላሁ በኋላ የመኝታ ስርዓቱ አስደነገጠኝ ሁሉም በጐኑ እየተኛ ልክ እንደ ሰርዲን ሲጠቀጠቅ ሳይ ጨነቀኝ ሥ የአንዱ ጭንቅላት ወደ ፊት የሌላኛው ወደ ኋላ አየሆነ አንዱ የስንዱን አግር አትፎ ይተኛል ጠዋት አንድ ዳቦና ሻይ ተቀብዮ ቁርስ በላሀና «ህክምና» ብለው ጠሩኝ ክሊኒክ ፄደን ተራዬ ሲደርስ ዶክተና ያመነ አንደሆነ ጠየቀኝ ምንም አይነት ህመም አንደሌለብኝ ስነግረው «ለማንኛ ውም አይነት የሆድ በሽታ ይሄ መድዛኒት ጥሩ ስለሆነ ይሄንን ዋኘ ብሎ ኪኒን ሰጠኝ በተጨማሪ «ይሄንንም በየቀኑ ዋጠው አሰ ዛያ አራት ዳሬፊ ቴትራሳይክሊን ሰጠኝ ወደ ክሊኒኩ አብረውኝ ለሄዱት አስረኞች በሙሉ ተመሳሳይ ህክምና ተደርጎላቸው ነበር የተመለስነጡ ማንኛውም አዲስ እስረኛ ዞን አምስት ለከስራ አምስተ ቀን ቆይታ ያደርጋል በዚህ ግዜ ውስጥ የጤና ምርመራ ይደረግለትና በየኑ ይዘዋወራል በአብዛኛው የውጪ ዜጎችና ሽማግሌዎች የሚታሰሩበት ዞን አራት ፀጥታ ያለውና ቤተመዛህፍት መኖሩን አንዲሁም ምግቡ የተሻለ እንደሆነ ሰማሁ የእስር ቤት ቆይታዬ በዚህ ዞን አንዲሆን ተመኘሁ አንዴት አድርጌ የውጪ ዜጎች ወደ ሜታሰሩበት ዞን አራት እንድገባ ማሰብና እያንዳንዱን ወደዚህ ዞን ልገባ የምችልበትን መንገድ ሳሰላስልና ስመረምር ቆየሁና አንድ የመፍትሄ ዛሳብ ብልጭ አለልኝ የመጣልኝን የመፍትፄ ፃሳብ ተጠቅሜ ወደተመኘሁት ዞን አራት ለመግባት የዞን ምደባ ቀኔን በጉጉት መጠባበቅ ጀመርኩ ከአስራ አምስት ቀን በኃላ ጥቅምት ቀን ዓም አዲስ የገቡተን እስረኞች እንደየክሳቸው ሁኔታ በየዞኑ ለመደልደል የስም ጥሪ ተጀመረ ሁሉም ቁርሱን በልቶ የሚመደብበትን ዞን ለማወቅ የስም ጥሪውን በንቃት ይከታተላል የተወሰኑ አስረኞች ስም ከተጠራ በኃላ የእኔ ስም ተጠራ መልስ ሳልሰጥ ዝም ብዬ ቆምኩ ስሜ ተደጋግሞ ቢጠራም «አቤት። » የሚል ስለጠፋ ስም የሚጠራው ፖሊስ ፋይሴን ለሌላ ፖሊስ ሰጠው የእኔን ፋይል የተቀበለውን ፖሊስ በአይነቁራኛ መከታተል ጀመርኩ ስማቸው የተጠራ አስረኞች እንደየክሳቸው አይነት እየተ ሰለፉ በፖሊሶች መሪነት ወደ ተለያዩ ዞኖች ሄዱ «የውጭ ዜጋ የሆናችሁ በደ እቪህ ተሰብሰቡ» አያሰ ስም የሚጠራው ፖሊስ በእንግሊዘኛ ሲናገር እየሮጥኩ ከናይጄሬያዊያን ጋር ተተላተልኩ የውጪ ዜግነት ያላቸው እስረኛች ፋይላቸው እየታየ ስማቸው መጠራት ሲጀምር የእኔን ፋይል የያዘውን ፖሊስ ሄጄ ሰላምጋ ሰጠሁ «አርፍጄ ስለመጣሁ ስም ሲጠራ አልነበርኩም ፋይለ አንተ ጋር ከሆነ አንድትሰጠኝ ነበር አልኩት በትህትና የጥበቃው ፖሊስ በፈገግታ ጨብጦኝ ፋይሴን ሳያነብ ስጠኝ አመስግጌው እየሮጥኩ ከናይጄሪያዊያኖች ጋር ተቀላቀልኩ ፋይሉን ለአጃቢው ፖሊስ ሰጠሁት ሁለት ናይጄሪያዊያን ሁለት ሱዳናዊያን አንድ ጣሊያናዊ ሶስት ጃማይካዊያንና እኔ አንድ ላይ ሆነን በፍታብሔር ክልል «ዞን አራት» የውጭ ዜጎች የሚታሰሩበትን ክልል ሰሚጠብቁ ጠባቂዎች አስረክቡን ምሳ የምንበላበት ሳህንና ሻይ የምንጠጣበት የላስቲክ ኩባያ ተሰጠን የምተኛበትን አንድ ሜትር ስፋት ያለው ቦታ አሳዩኝ ክፍሉ አንድ ትልቅ የጋራ መግቢያ በር ሲኖረው ወደ ውስጥ ሲገባ ደግሞ አራት አነስተኛ ክፍሎች አሉት አንዱ ክፍል አስራ ሁለት ሁለቱ እያንዳንዳቸው አስራ አምስትና የቀረው አንድ ክፍል ሃያ እስረኛ የማስተናገድ አቅም አላቸው እኔ ሃያ አስረኛ ያለበት ክፍል ውስጥ ነበር የምተኛው ብዙዎቹ ናይጄሪያዊያኖች ግዜያቸውን የሚያሳልፉት የተለያየ አይነት የቤት ውስጥ ጨዋታ ቼዝ ዳማ ሞኖፖሊና በጨርቅ ላይ የሚጫወቱት የሃገራቸው ጨዋታ በመጫወት ነው የተወሰኑት ደግሞ ቀኑን ሙሉ መፅሐፍ ቅዱስ ሲያነቡና ሲፀልዩ ይውላሉ ናይጄሪያዊያኖች ከሌላ ሀገር ዜጎች ጋር የሚግባቡት በእንግሊዘኛ ቋንቋ ቢሆንም የራሳቸው የሆነ ቋንቋ አላቸው በሀገራቸው ሶስት ትልልቅ የዘር ግንድ ሲኖር ኢቡ ዮርባና ዛውሳ የሚባል አዲስ አበባ ማረሚያ ከታሰሩት ናይጄሪያዊያን መካከል ብዙዎቹ የኢቡ ጉሳ ተወላጆች ናቸው ሙሉ በሙሉ ለማለት በሚያስደፍር መልኩ የኢቡ ጐሳ ተወላጆች ክርስቲያኖች ናቸው ሥሥ ው ው ም ም መ መመ ሥ ሥ ስመው ክልስ ሪ ተ እአደወጋወ ኢሙመ ክውሳዎች በአብዛኛው ሙስሊሞች ሲሆኑ በተወሰነ ቁጥር ክርስቲያናፕም አሉ ዮርባ የተባለው ጐሳ ደግሞ ግማሽ በግማሽ ክርስቲያንና ሙስሊም ናቸው ከጊዜ ወደ ጊዜ ናይጄሪያዊያኖች በጣም ጥሩ ወዳዶቹ ኙ የአዲስ አበባ ወህኒ ቤት ኑሮንም እየተላመድኩት ተረጋግ መናር ጀመርኩ የአዲስ አበባ አስር ቤት እስከ አምስት ሺህ የሚደርስ እስረኛ ይገኝበል አንዳንድ ጊዜ ይህ ቁጥር ከፍ ይልና እስከ ስድስት ሺህ የሚደርስበት ወቅት አለ በተደጋጋሚ የሚገቡና ብዙም ሳይቆዩ የሚወጡ አስረኛችም አሉ እነዚህን በቀላል ክስ ታስረው በዋስ የሚፈቱና በየግዜው ወጣ ገባ የሚሉ እስረኞችን ጨምሮ በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ ክአስር ሼህ እስከ ዛያ ሺህ የሚደርስ ቁጥር ያለው እስረኛ በዚህ እስር ቤት ይስተናገዳል የአዲስ አበባ አስር ቤት አሁን ስሙ ተሻሸሎ ማረሚያ ቤት ከአፍሪካ አንድነት ፅሕፈት ቤት ከበስተጀርባ አዲስ አበባ አንብርቷ ላይ ሜክሲኮ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የሚገኝ በጣም ትልቅ ግቢ ነው በእስር ቤቱ ቅጥር ግቢ ውስጥ በግምት እስከ ሰላሳ የሚሆኑ አገልግሎት የሚሰጡ ቢሮዎች አሉት እነዚህ ቢሮዎች ዘመናዊነት ቢጎላቸውም በኮምፒውተር የተደገፈ ቀልጣፋ ሥራ ለመስራት ይጥራሉ ከእስር ቤቱ ዋና አስተዳዳሪ ጀምሮ እስከ ጥበቃ ፖሊስ ድረስ በግምት ሶስት መቶ የፖሊስና ከአስር የማይበልጡ የሲቪል ሰራተኞች ለዚሁ እስር ቤት አገልግሎት ይሰጣሉ አስር ቤቱ በሶስት አስተዳደራዊ ስራ ይንቀሳቀሳል የቢሮ ሥራ ብቻ የሚሰሩ የጥበቃ ሥራ ብቻ የሚሰሩና በቅርበት ሆነው አስረኛውን የሚያስተዳድሩ የሚከታተሉ ሲሆኑ ሥራቸውን በዚህ መንገድ በመደጋገፍ ይሠራሉአእስር ቤቱን ከደርግ ውድቀት በኋላ ያቋቋሙት የኢህአዴግ ታጋዮች የፃያ ዓመት የሥራ ልምድ ያላቸው ጭምር ናቸው በትግል ወቅትም በዚህ ዓይነት የሥራ ሞያ የቆዩ ናቸው ተብሎ ትንሽ ትንሽ ስለነሱ ይወራል ኢ አሠዘኛጮ ክልስ እነዚህ ታጋዮች በአስተዳደርና አመራር ሰጭነት ብቻ ሳይሆነ ማንኛውንም የአስር ቤቱን ስራና አገልግሉት ይሰባሉ የእስር ቤቱ ፖሊሶች መኖሪያ ቤታቸው በዚሁ በእስር ቤቱ ጊቢ ውስዮ ዳር ዳር ሳይ ነው ተብሎ ይጠራል ታጋዮቹ ፖሊሶች ከሌላጡ ሕዝብ ጋርም መቀላቀል አይፈልጉም እርስ በእርስ ነጡ ጓደኝነታቸው ይባላል ለአስር ቤቱ የሚስጡት ግልጋሉት በጣም ተልጣፋ በስራቸው ደስተኞችና ታማኞች መሆናቸውን ማንም ሰው ያጡቀዋል በእስር ቤቱ ውስጥ የሚሰሩት ሥራ እአንደማከተለው ነው በቀጠሮው ቀን እስረኛን አጁን በካቴና አስር ፍርድ ቤት ማቅረብ ሆስፒታል ወስዶ ማሳከም ጡረታ ሚኒስተር ጡረተኛ ከሆነ ማድረስ ዋናው ፖስታ ቤት ማድረስና ወደ እስር ቤት መመሰለስ ባንክ ቤት ኢንሹራንስ የተለያዩ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ፍርድ ቤት ካዘዘ አስረኛጡ እንዲቀርብና ጉዳዩን አንዲፈፅም አገልግሎት ይለሰጣሉ በተመሳሳይ በእስር ቤቱ ውስጥ ብቻ ተመድበው የሚሠሩ ደግሞ አሉ። የአዲስ አበባ እስር ቤት አንድ ትንሽ መንደር የሚመስል መልክ አለው ውስጡ በሰባት ዞን የተክፋፈለ ነው ዞን አንድ ክጠኝ የእስረኛ መኖሪያ ቤት ሲኖር ቤቱ ሲሰራ ክብ ሆኖ የተሠራ ነው ውጭውን ማየት አይቻልም በተጨማሪ ዞን አንድን በአምስት ሜትር ግንብ የታጠረና አራት የፖሊስ ማማዎች ቆጥ በሸክላና በሲሚንቶ ተሰርቶባቸው አራት መትረየሶች ወጠደ ዞን አንድ አፋቸውን አዙረው እስረኛውን ይቆጣጠራሉ በአራቱም ማማዎች ላይ አራት አራት ፖሊሶች በዓይነ ቁራኛ ዙሪያ ገባውን ይቆጣጠራሉ በስህተት ግንቡ ላይ ትንሽ ድምፅ ቢሰማ ጥይት እንደ ዝናብ ይወርዳል ከአዲስ አበባ እስር ቤት ልዩ ጥበቃ የሚደረግበት ዞን አንድ ነው ምክንያቱም ይህ ዞን በቀጠሮ ፍርድ ቤት የሚመላለስ እስረኛ ያለበት ስለሆነ ጭምር ነው ዞን አንድ ሁለት በሮች ብቻ ነው ያለው ትልቁ በር እስረኛው ወደ ፍርድ ቤት የሚሄድበትና ከፍርድ ቤት የሚመለስበት በር ነው ሁለተኛው ወደ ክሊኒክ ለድንገተኛ ህክምና የሚወጣበትና የእስረኛው ምግብ የሚቀርብበት ትንሽ ጠባብ በር ነው በዞን አንድ የሚገኝ እስረኛ በሰው መግደል ነፍስ ማጥፋት በጦር መሳሪያ አስገድዶ ዘረፋ ጦርነት ማነሳሳት ሽብርተኛነት ፖለቲካ አስገድዶ መድፈር ከባድ የአካል ጉዳት ማድረስ የመኪና አደጋና ከባድ የማጭበርበር ሌብነት የሚከሰስ ነው እነዚህን እስረኞች በቅርበት የሚከታተሉ ሁለት ቢሮዎች ዞን አንድ ውስጥ አሉ ቢሮው በቀርቆሮ የተገጣጠመ ሲሆን አንድ ሻለቃ አንድ ሻምበልና አንድ መቶ ኢ ክመዘኛጡ ክልስ አለቃ በኅብረት በቢሮ ጡስጥ ስራቸጡን ያቀላጥፋሉ አነዚህ የዞን ከንድ አስተዳዳሪዎች አራት ወይም ስድስት የስነስርዓት ፖሊሶች ያግዙዋቸዋል በዞን አንድ ግቢ ጡስጥ ያሉትን ዘጠኝ ክፍሎች እየተከታተሉ ቁጥጥር ያደርጋሉ አስረኛጡ በአግባቡ አንድ ክንድ ተመትሮ መኝታ ይሰጠዋል ቁርስ ምሳና እራት ድርሻውን ይበላል ቅማል ቁንጫ ትኋን የእስረኛ የትርብ ወዳጆች ናቸው ቢሆንም ዞን አንድ ንፅህናው ደህና ነው በወር አንዴ መድኃኒት ይረጫል የአስረኛው ችግር በሁለት መንገዶች ይፈታል በመጀመሪያ ጌዜ በምክር በሁሰተኛ ጊዜ በቅጣትና አግሮቹንና አጆቹን በብረት ሰንሰለት ግጥም አድርጎ በማሰር ዞን አንድ ውስጥ አንድ ሺህ ስምንት መቶ እስረኛ በትንሹ ሲኖር ይህ ቁጥር ከፍና ዝቅ ይላል ዞን አንድ ባሉት አስረኞች ላይ ከመቶ በላይ ሰላዮች ተመድቦባቸው ይኖራሉ ግን አንደዚህም ሆኖ የሚያመልጥና የሚጣላ የሚገዳደል ቅስቀሳና አድማ የሚያደርግ አስረኛ አለ የዞን አንድ ክልል ክብ ሲሆን በውስጡ በድንጋይ የተሰሩ ስድስት ሜትር ቁመት ያላቸው እስረኞች የሚኖሩባቸው ዘጠኝ ትልልቅ አዳራሾች አሉ ዘጠኙም አዳራሾች የየራሳቸው የሆኑ አራት አራት መፀዳጃ ቤቶችና ሶስት ሶስት የገላ መታጠቢያ አላቸው አንድ ሻለቃ አንድ ሻምበል አንድ መቶ አለቃ ከአራት የስነስርዓት አስከባሪ ፖሊሶች ጋር በመሆን አስተዳዳደራዊ ሥራ ይሰራሉ ማንኛውም የዞን አንድ እስረኛ በቀን ሶስት ጊዜ ምግቡን ያገኛል በአንድ ክንድ ተለሽኸቶ ስልሳ ሳንቲ ሜትር መኝታ ቦታ መሬት ላይ አንዲተኛ መብቱን አነዚህ ፖሊሶች ያስከብሩለታል በዞን አንድ ውስጥ አድማ አመፅ እንዳይነሳ አስረኛ አንዳይገዳደልና አእንዳይጣላ ወደ ፍርድ ቤት በቀጠሮው ቀን እንዲቀተርብ ከጠበቃ እንዲገናኝና ከቤተቦቹ ለሰላሳ ደቂቃ አንዲያወራ እነዚህ አባሎች ይፈቅዱለታል ሎማመማሜጭዯጫማጫማጫ ጠረን እሕምዎሞዋዊዋዕርዕርኛ የሁሉም የኮን አንድ የፖሊስ አባሎች አዛዥ ቫለቃው ነው። በሰው መግደልና በጦር መሳሪያ አስገድዶ በመዝረፍ ተደራራቢ ክስ በቀጠር ፍርድ ቤት የሚመላለሱ እስረኞች ናቸው የጠፉት ዳኞች ሻለቃውን አነቪህን እስረኞች አቅርባቸው አያሉ ሲያስጨንቁት ሲያንኳስሱትና ሲንቁት ማየት ለሻለቃው ከውርደትም በላይ ሞት ነው በአስር ቤት የስራ ባልደረቦቹ ፊት ክብሩ ሲቀንስና ኦለቆቹ በእሱ ላይ ያላቸው እምነት ኣ እንደሚወርድ ሲያስበው ብስጭቱ ጨመረ ከዚህ በፊት የዚህ አይነት አጣ ስለደረሰበት ይህን ጉዳይ በሚገባ ይረዳዋል ሻለቃው ለሃያ አመት ያገለገለ ፖሊስ ስለሆነ ማዕሰረጉን ሊያጣ እንደሚትልም ያውቃል የፍርድ ቤትን ውሳኒ ባለመፈፀም ናርድ ቤት ደሞዙን እንደሚቀጣው አልፎ ተርፎም እንደሚያሳስረው ያውቃል የእስር ቤቱም አስተዳደር ተመሳሳይ አርምጃ ሊወስድበት አንደሚችል ይረዳል ሶስተኛውን ሲጋራ አውጥቶ ሲሰኩስ አንድ የስነስርዓት ፖሊስ ሻለቃውን ተጠግቶ በጆሮው አንሾካሾክ ሻለቃውና የቀሩት ፖሊሶች አንደኛ ቤት ሽንት ቤት ሲገቡ ጀብና አህያ የሚያሯሩጥ ቀዳዳ ተመለክከቱ ሽንት የጠገበ ቁራጭ ጆንያና የቧንቧ ቁራጭ አንስቶ እያየ ለአንደኛው አስር ቤት እስረኛ ትዕዛዝ ሰጠ የአንደኛ ቤት አስረኛ በሙሉ በአምስት ደቂቃ ፅቃችሁን ይዛችሁ ውጡ የሚል ቀጭን ትፅዛዝ ወዲያውኑ አንደኛ ቤት ታሸገ በዚህ ብሽቀትና ንዴት ሻለቃው ፃያ ወሬ አቀባዮችን አግሮቻቸውንና እጆቻቸውን ለአንድ ወር አስር አኖራቸው ዞን ሁለት በቀላል ስርቆትና በቀላል ፀብ ከሶስት ወር አስከ ሁለት ዓመት የተፈረደበት እስረኛ የሚኖርበት ሲሆን ሁለት ትላልቅ መጋዘን የሚመስል አምስት መቶ ሰው የሚይዝ በአጠቃላይ ከሺ እስረኛ በላይ የሚኖርበት ዞን ነው ሰፋ ያለ ጊቢ ሲኖረው በአንድ ሻለቃ ክትትልና በአንድ ስነስርዓት ፖሊስ አገዛ የሚተዳደር ዞን ነው ዞን ሁለት በተላላፊ በሽታ ስለሚታወቅ በወር አራት ቀን መድኃኒት በጤና ባለሙያዎች ይረጫል በዞን ሁለት የሚገኙ አስረኞችም የግል ንፅህና ስለማይጠብቁ በቅማልበቱፃሃን በቁንጫና በአንዳንድ ተሳላፊ የቆዳ በሽታ በቀላሉ ይጠቃል በዚህ ዞን የሚገኙ ብዙዎቹ እስረኞች የክረምትን ዝናብ በጎዳና ተዳዳሪነት ከመቆየት ጥቃቅን ሌብነቶችን በመፈፀም ለሶስት ወር ያህል በዚህ ዞን ለማሳለፍ የሚመጡ ናቸው ሥ ሥ ዞን ሶስት እስክ ሁለት ሺህ አምስት መቶ ኣሕስረኛ የሜገኝበት ነው ከአምስት አመት እስከ አስራ አምስት አመት ብፓ የተፈረደበት እስረኛ የሚኖርበት ሲሆን በቅፅል ስሙ ፍርድ ክልል»ይባላል በዞን ሶስት አንድ ሻለቃ አንድ ሻምበል አንድ መቶ አለቃና አራት የስነስርዓት ፖሊሶች ተመድበው ስራቸውን ያቀላጥፋሉ በዚህ ዞን ያሉ ብኩዎቹ እስረኞች ያላቸው ስነልቦና ተመሳሳይ ነው ብዙዎቹ እስረኞች የቀራቸውን የእስር ግዜ በሰላም ጨርሰው መውጣት ብቻ ነው የሚፈልጉት አብዛኛው እስረኛ ሳይፈረድበት ፍርድ ቤት በመመላለስ ብቻ እስከ ስድስትና ሰባት አመት ሊቆይ ይችላል ልክ በሚፈረድበት ግዜ እስሩን ጨርሶ ይወጣል ለምሳሌ ሳይፈረድበት አራት አመት የቆየ አስረኛ በመጨረሻ ስድስት አመት ቢፈረድበት በአመክሮ ሁለት አመት ስለሚቀነስለት ፍርዱን እንደጨረሰ ስሰሚዋጠር በተፈረደበት ግዜ ከአስር ቤት ይወጣል ወይም ደግሞ በጣም ጥቂት ግዜ ይቀረውና የፍርድ ግዜው እስከሚያልቅ ድረስ በዞን ሶስት ይቆያል በመሆኑም ለመፈታት ጥቂት ግዜ ብቻ ነው የሚቀረኝ በሚል ተስፋ በጣም በተረጋጋና በሰላም መኖርን ይመርጣል የአስር ቤቱን አጥር ሰብር ለማምለጥ በዚህ ዞን በፍፁም የሚታሰብ ነገር አይደለም አብዛኛው አስረኛ ግዜውን የሚያጠፋው በአንቅልፍ ነው ዞን አራት አራት ትላልቅ ክፍሎች አሉት በዞን አራት የሚኖሩት አስረኞች ዕድሜያቸው ከአስራ ስምንት አመት በታች የሆኑ ከስልሳ አምስት ዓመት በላይ የሆናቸው አዛውንቶችና በተጨማሪ የውጭ አገር ዜጎች የሚታሰሩበት ዞን ነው ከውጭ ፃገር ዜጎች በብዛት የሚታወቁት ናይጀሪያ ታንዛኒያ ሱዳን የመን ጃማይካ ኬኒያ ጣሊያን አንግሊዝ ናቸው ዞን አራት በአንድ ሻለቃ ብቻ አገልግሎት ይሰጣል። ከአስራ ሁለት ሜትር አርተት ላይ ወደምድር አዘቅዝቀው እያዩ የሚቆጣጠሩ አምስት ፖሊሶች ለአሉ አንድ ሰፋ ያለ ክፍል ጣራው ላይ ሲኖር በሲሜንቶ ኮንክሪፐተ የተሰራ የጥንት ማማ ቁጥ ነው የአለም በቃኝ እስረኛ ከሰማይና ጉም በስተቀር ምንም ነገር ማየት አይችልም አንደር ግራውንድ እስከ ስልሳ የሚደርሱ የሞተና የዕድሜ ልክ እስረኞች የሚኖሩበት ሲሆን የባህሪ ችግርና አደገኛነታቸው ታይቶ ለጥበቃ እንዲያመች እስረኞች አግሮቻቸውንና አጆቻቸውን በብረት ሰንሰለት ታስረው ቅጣታቸውን የሚጨርሱበት ቦታም ጭምር ነው አዲስ የሞትና የፅድሜ ፍርደኛ በራሱ ላይና በሌላው ሳይ አደጋ ያደርሳል ተብሎ ስለሚገመት እግሮቹንና እጆቹን በብረት ሰንሰለት ታስሮ አዚሁ አንደር ግራውንድ ያገግማል በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ባህሪው ፀባዩ ታይቶ በመጀመሪያ የእግሮቹ የብረት ሰንሰለት ይፈታለትና ቀስ በቀስ ደግሞ የእጆቹ የብረት ሰንስለት ይላላለታል አነዚህ የሞትና የዕድሜ ፍርድ ያለባቸው እስረኞች በራሳቸው አጠራር ጣራና ኮርኒስ ይባላሉ የብረተ ሰንሰለቱ ለሁለቱም እኩል ነው የአንደር ግራውንድ አስር ቤት አቀማመጥ ከሁሉም ዞን አስር ቤቶች ይለያል መ አመፀኛው ክልስ ከእስር ቤቶች መሐል ለመሐል የሚገኝ ሲሆን ከአንደር ግራጡንድ እስር ቤት በሳይ ሌላ አስር ቤት አለ አንደር ግራውንድ በከባድ የአርማታ ብረት በሲሚንቶና በድንጋይ የተገነባ ነጡ የግድግዳው ውፍረት አንድ ሜትር ይሆናል በእርግጥ ይህንን በድንጋይ በሲሚንቶና በብረት ጭምር የተሰራን አስር ቤት ስርስር ማምለጥ የሚፈልግ አስረኛ አለ ግን በቀን በቀን ግድግዳውን የሚፈትሹ ፖሊሶች አሉ ከውስጥም ከዐውጭም በተጨማሪም ከናትና ከአድሜ ልክ ፍርደኞች መሐልም ወሬ አቀባዮች አሉ አንድ ቀን አፈታለሁ ብሎ አያስብም ግን አዚህ አንደር ግራውንድ ውስጥ ያለው ነሮው የተመቸውም አለ አንዳንድ ጊዜ የአንደር ግራውንድ እስረኛ አድማና አመዕ ሲያነሳ ይህንን ያቀናበሩት እነዚህ ናቸው ብሎ ያጋልጣል ከስልሳ የአንደር ግራውንድ አስረኞች አስር የሚደርሱት የዚህ አይነት ፀባይ አላቸው በእነዚህ ሰዎች የአዲስ አበባ አስር ቤት የግራውንድ አስተዳዳሪ ስራውን ይሰራል እነዚህ የሞት ፍርደኛ ሆነው አንድ ቀን መገደላቸውን የሚጠባበቁት አስረኞች በአድሜ የገፉና በፍርሐት የተዋጡ ናቸው አነዚህ ወሬ አቀባዮች ሳያውቁትና ሳያስቡት የአንደር ግራውንድ ሽንት ቤት ውስጥ ሐያ ሰባት የሞትና የአድሜ ልክ አስረኞች ቆፍረው ከጨረሱ በኃላ ለሊት ላይ ተራ በተራ ሊወጡ ሲሉ አንድ የግራውንዱ ተቀያሪ ፖሊስ አይቶ በድንጋጤ የያዘውን ክላሽ ወደ ሰማይ ተኩሶ የድረሱልኝ ምልክት አደረገ ወዲያውኑ አንደር ግራውንድ ውስጥ ያሉ እስረኞች በሙሉ አጆቻቸውንና አግሮቻቸውን በሰንሰለት ግጥም ተደርጎ ታስሩ ከዚህ ግዜ በኋላ ነው የሞት ፍርደኛ የሆኑ ወሬ አቀባዮችን ማቅረብ የቀረው አንደር ግራውንድ ለመንቀሳቀሻነት የምንጠቀምበት ትንሽ የአግር ማንሸራሸሪያ ቦታ አለ ስምንት ሜትር በአስራ ሁለት ሜትር ይሆናል በዚህ ክፍተት ላይ የአንደርግራውንድ እስረኞች ሁሉ በአንድ አመፀኛጡ ክልስ ሥ ጮ ግዜ አግሮቻቸውንና አጆቻቸውን ማፍታታት ስለማይትሉ ሀያና ሰላሳ አስረኛች ተራ በተራ ከባደኞቻቸው ጋ እያወሩ ይህንን ሣቢ ይዚዚራሉ የአንደር ግራውንድ የጥበቃ ማማ ስድስት ሜትር ይረዝማል በመሰላል የሚወጣው ማጣና ቆጥ መሳይ የፖሊሶች ቤት ጫፍ ሳይ አለ አስከ ስምንት ፖሊሶች ይይዛል አንድ ፖሊስ ትልቱን መትሪየበስ ከፃነ ሙሉ ጥይቱ ይቆጣጠራል የመትረየሱ አፍ ወደ አንደር ግራጡንዱ ነተደገነ ነው በሁለት ትንንሽ መስኮቶች ደግሞ የሁለት ክላሽንኮቭ አፈሙዝ ወደ እስረኛው ተነጣጥሯል ይህንን መሳሪያ በሶስት ፈረታ አየተቀያየፍ የሚይዙ ፖሊሶች አሉ ግን በአጠቃላይ ሙሉ ቀንና ለሊት ለዚህ ማማ የሚመደቡት ፖሊሶች አራት ናቸው አንዳንዴም ቁጥሩ ይጨምራል የአንደር ሃራውንድ ግንብ አራት ሜትር ከፍታ አለው በቢህ ግንብና በግራውንድ መሐል ቀጭን አጠር ያለ የብረት በር አለ። አመፀኛው ክልስ ታማኝ ታጋይ ፖሊሶች በንቃተ የሚቆጣጠሩተ አንደርግራውንድን ሃው የአንድርግራውንዱን ሻለቃ ብዙዎ የሞገና የአድሜ ልክ ባርደኞች ይፈሩታል ይሁን አንጂ አልፎ አልፎ ሊጣሉት የሚሞክሩም አሉ አንድ ጌዜ አንድ የአአምሮ በሽተኛ የሆነ አስረኛ ድንገት ሻለቃውን ከኋላው ሳያስበው በቦክስ መታው ሻለቃውም ዞሮ በቦክሰ መታውበአካባቢው የነበሩ አስረሻች ሊገላግሉ ሲሞክሩ አንድ ለአንድ ትፈልገኛለህ» ተባብለው ሰአምስት ደቱቃ ያህል ተደባድበው ሲበቃቸው ተገላገሉ በአርግጥ የክፋ ጉዳት አልደረለም አንደር ግራውንድ ሁለት ክፍል ያሰው ሲሆን በመሐል የሚያገናኝ ተልቅ ክፍተት ያለው መተላለፊያ አለው ተቆጥረን የምንገባበትና ጠዋት የምንወጣበት ሁለት በሮች አሉ አንድ ትልቅ ሻወርና ልብስ ማጠብያ ከሽንት ቤት ጋር ሰፋ ተደርጎ ተሰርቷል የሰገራ መቀመጫውና የሻወር መታጠቢያው በአንድ አጠር ባለ ግርግዳ ተከፍሎአል የውስጠኛው ክፍል ሰፊ ሲሆን ለአያንዳንዱ አስረኛ አንድ ሜትር ተለክቶ የሚተኛበት ቦታ ይሰጠዋል ከዚህ በሳይ አስፍቶ መተኛት ማንም አይችልም ጭለማ ቤት አስክ ሰላሳ እስረኛ የሚይዝ ሲሆን የእስረኛው ዓይነት በተደጋጋሚ እስር ቤቱ ውስጥ ሰው የገደለ ራሱንም ለማጥፋት የሞከረ በተደጋጋሚ ከአስር ቤቱ ያመለጠ ሲያመልጥ የሞከረ ሲሆን እጆቻቸውንና እግሮቻቸውን በብረት ሰንሰለት ይታሰራሉበተለይ ራሱን ለማጥፋት የሚሞክር አስረኛ ቁጥር በርካታ ነው ከፊሉ የመፀዳጃ ቤት በር ዘግቶ በገዛ አንሶላው ለመታነቅ ሙከራ ያደርጋል ከፊሉ ደግሞ የኤሌትሪክ ገመድ ቆርጦ በመጨበጥ ሊሞት ይሞክራል ራስን የማጥፋት ሙከራ በተሰማ ቁጥር ወሬውን የሰሙ አስረኞች ይሸበራሉ ራሳቸውን ለማጥፋት ሞክረው ያልተሳካላቸው እስረኞች የስነ ልቦና የሳይካተሪስትና የሳይኮሉጂ ትምህርትና የምክር አገልግሎት በሳምንት ሁለት ቀን ይሰጣቸዋል ሏይትፃሃውስ በነጭ ቀለም የተቀቡ አራት ትንንሽ ክፍሉች ያሉት ሲሆን በኢትዮጵያ ውስጥ ትልልቅ ስልጣን የነበራቸው የሚታሰሩበት ነው እኔ በእስር ቤቱ ውስጥ በነበርኩበት ጊዜ ከነበሩት የመንግስት ባለስልጣናት መካከል የቀድሞው የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስተርና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ታምራት ላይኔ የቀድሞው የመክላክያ ሚኒስተር ስዬ አብርፃና የኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር አንጋፋ ሊቀመንበር የነበሩት ዶር ታዬ ወሰማያት ይገኙበታል በአዲስ ስበባ እስር ቤት ውስጥ ትልልቅ ሁለት አዳራሾች አሉ እነዚህ ሁለት አዳራሾች በእስር ቤቱ መግቢያ በር ላይና ከጓሮ ይገኛሉ ከሁሉም ዞን የተመረጠ አንድ ሺ እስረኛ የሞያ ስልጠና በአነዚህ አዳራሾች ውስጥ ይሰጠዋል እያንዳንዱ እስረኛ የተፈረደበት መሆን አለበት በተጨማሪ ለመፈታት አንድ ዓመት የቀረው እስረኛ ብቻ ወደነዚህ የስልጠና ሞያ ይቀላቀሳል ስልጠናው የአንጨት ሥራ የቢሮና የቤት ፅቃዎች ብየዳ ስራ ሽመና የስጋጃ ንጣፍ የልብስ ስፌትና ምግብ ማዘጋጀት ሲሆን ሴቶችንም ያሳትፋል በአስር ቤቱ መሃል ለመሃል ትምህርት ቤት አለ ከሁሉም ዞን የተፈረደበት እስረኛ ብቻ ይማራል አስከ አስራ ሁለተኛ ክፍል ድረስ በብሔራዊ ፈተና የተረጋገጠ ሰርተፍኬት ያስመርቃል በሰባቱም ዞን የሚታሰር እስረኛ የህክምና አገልግሎት የሚያገኝበት መጠነኛ ክሊኒክ አለ በሳምንት ሶስት ቀን ከጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የሚመደብ አንድ ዶክተር የእስረኛ ውን ጤንነት ይቆጣጠራል በቋሚነት የእስረኛውን ጤንነት ዘወትር የሚከታተሉ አምስት ነርሶች አሉ በዚሁ ክሊኒክ ውስጥ ያሉት ፃያ አልጋዎች ተኝተው ለሚታከሙ ሯዕሌ መ መመ እዖፆ አመፀኛጠጡ ክልስ እስረኞች አገልገሎት ይሰጣሰለ እንሃዲህ የአዲስ አበባ አስር ቤተ ማረሚያ ቤት በተወሰነ መልኩ ይህንን ይመሰላል የኢትዮጵያ ወንጀለኛ መቅጫ ህሣ ከአስር ቤት ለማምለጥ መሞከር ወንጀል ነው ይላል ስለዚህ የአስር ቤትን አጥር ሰብሮ ለማምለጥ የሞከረ የስድስት ጦር የአስር ቅጣተ ይጠብተዋል በእስር ቤቱ ደንብ መሰረት ተጨማሪ ቅጣትም ይጣልበታል አስር ቤት በማንኛውም የሰው ልጅ ላይ መጥርስሜተት። ሮ ብኘሃ ኛ በኛ እፎ አንዲህ እንዲህ እያልን ስንዘምር አንጡሳለን የክርስቶፈር አድሜ ፃያ አራት አመት ቢሆን ነው ቁመቱ አንድ ሜተር ከዘጠና ሳንቲ ሜትር ይሆናል መልኩ ደማቅ ጥቁር ሲሆን አፍንጫው ሰልካካ መሆኑ ክሌሎች ናይጀሪያዊያን የተለየ ያደርገዋል ደፋር እና ተግባቢም ነው በዞን አራት የሚገኙተን አስረኞች ጤንነትና የቤት ዕዳት ይቆጣጠራል ችግር ካለ ለማረሚያ ቤቱ ዶክተሮችና ነርሶች ያመለክታል በጥቅሉ ክርስቶፈር በጣም ጥሩ ሰው ነው ሶስተኛው የፍርድ ቤት ቀጠሮዬ ሳላስበው ደረሰ ግንቦት አንድ ቀን ዓም እንደተለመደው ከተለያየ ዞን ከመጡ ሌሎች የህግ ታራሚዎች ጋር በሁለት ረድፍ ሆነን ወደ ፍርድ ቤት ፄድን ሁላችንም አጆቻችንን በሰንሰለት ታስረናል በግምት ሰላሳ ስድስት እንሆናለን የተሳፈርንበት ሸፍን መኪና ሁለተኛ ወንጀል ችሎት ሲደርስ ቆመና አንድ በአንድ ወረድን በሰልፍ ወደ ፍርድ ቤት የሚገቡ መስለው ሰባት እስረኞች በድንገት ከፖሊሶች ላይ ክላሽንኮቭ ጠመንጃችውን ነጥቀው መተኮስ ደመሩ ትልቅ ግርግር ተፈጠረ ሥ ሥ ሥ ሥ ረብሻው ውስጥ መሥሳተፍ ያልፈለግነው አስረኛች አደጋ አንዳይዴርስብን መራት ይዘን ተኛን የአዲስ አበባ ማረሚያ ቤት ፖሊሶች እየተኮሱ አስረኛውን ለመቆጣጠር ቢሞክሩም ሰድስት እስረኞች አመለጠ ወዲያውኑ ከአዲስ አበባ ማረማያ ቤት ፖሊሶች በፍጥነት መጥተው ወደ አዲስ አበባ ማረሚያ ቤት መለሱን የጠፉትንም አስረኛ ማንነት አረጋገጡ ማረሚያ ቤት እንደደረስን አንድ ላይ ካደረጉን በኋላ ፋይላችንን እያገላበጡ የተከሰስንበትን አንቀፅ በማየት እኔን ጨምሮ አራት አስረኞች ወደ አንደር ግራውንድ እስር ቤት አስገቡን ዞን አራት የምተኛበትን ፍራሽና አንሶላ ብርድ ልብስ የሻይ ኩባያ የምግብ ሳህኔን መፅሐፎቼንና ደብተሮቼን ሰብስበው ሰጡኀ ከናይጄሪያዊያን ጓደኛቼ በተለይም ከክርስቶፈር በመለየቴ እያዘንኩኝ ወደ አንደር ግራውንድ ገባሁ የአዲስ አበባ ማረሚያ ቤተ አንደር ግራውንድ በሁለት አይነት የወንጀል ድርጊቶች የተከሰሱ ስልሳ እስረኞች ነበሩ አንደኛው ቡድን በፖለቲካ ችግር መህድና ኦነግ የታሰሩ ሲሆን ሌላው ደግሞ በጦር መሳርያ አስገድዶ በመዝረፍና ሰው በመግደል ወንጀል ነፍስ በማጥፋት የተከሰሱ የህግ ታራሚዎች ናቸው በማግስቱ አንደር ግራውንድ ከሚገኙት እስረኞች መካከል አኔ ብቻ ተጠራሁ እጆቼንና እግሮቼን አስረው በልዩ ጥበቃ ወደ ፍርድ ቤት ወሰዱኝ ስሜ ሲጠራ የታሰርኩበት ሰንሰለት ተፈቶልኝ የተከሳሽ መቆሚያ ሳጥን ውስጥ ቆምኩ «ከጠበቃህ ጋር ተነጋገርክ። በዚህ ተግባባን በሚያቪያ ዐ ቀን ዓም ተጠርዩፍ የመከሳከያ ምስክር ግን ማግኘትና ማቅረብ ባለመቻሌ «የዕሑዓ ማስረጃ ለፍርድ ቤቱ አንዳቀርብ ይፈቀድልኝ ብዬ በትህትና ጠየቅኩኝ ተከሳሽ አለኝ የሚለውን የመከላከያ የፅሑዛ ሃስረጃ ማቅረብ ይችላል» በማለት የመሐል ዳኛው ለግንቦት ቀን ዓም ቀጠሮ ሰጡኝኑ በዚህ ቀጠሮዬ ቀን ከተለያዩ ቤተክርስቲያኖች ጋር የምፃፃፋቸውን ደብዳቤዎች የመፅሐና ቅዱስ ትምህርት በተልዕኮ ተ ምሬ ያገኘሁትን ውጤትና የምስክር ወረቀትና በአዲስ አበባ ማረሚያ ቤት ባለኝ ቆይታ ጥሩ ፀባይ ያለኝ ታራሚ መሆእን የሚያረጋግጥ የድጋዓ ማስረጃ አቀረብኩኝ የፌደራል ከባተኛ ዛርድ ቤተ አራተኛ ወንጀል ችሎት የፅሑዓና ማስረጃዎቹን ተቀብሎ ከተከሰስኩበት ፋይል ጋር አያያዘልኝና የፍርድ ውሳኔ ሰመስጠተ ለሰኔ ቀን ዓም ቀጠሮ ሰጠኝ አንደር ግራውንድ የሚመጣው የሞተ ፍርደኛ ቁጥር አየጨመረ ሲመጣ ፍርድ ቤት በቀጠሮ እየተመላለሰ ፍጹ ርድ የሚጠብቁትን የአንደር ግራውንድ አስረኞች ወደ ዞን አንድ ማዘዋወር የግድ ሆነ በዚህም የተነሳ አኔም ከአንደር ግራውንድ ወጠደ ዞን አንድ ሁለተኛ ቤት ተቀየርኩኝ በተሰጠኝ አንድ ሜትር የመኝታ ቦታ ላይ ፍራሼን ዘረጋሁ ሬድዮኔንና የምመገብበትን ሳህንና ኩባያ ራስጌዬ አንጠለጠልኩዋቸው ዞን አንድ በከባድ ወንጀል አንቀፅ ክስ የተከፈተባቸውና ፍርድ ቤት በቀጠር የሚመላለሱ አስረኞች የሚኖሩበት ስፍራ ነው በአማካይ አስክ አንድ ሲ ስምንት መቶ የሜደርሱ እስረኞች በዚህ ሀን ይኖራሉ ዙሪያውን በዘጠኝ ትልልቅ የድንጋይ ቤቶች የተከበበ ሲሆን አያንዳንዱ መዣሪያ ቤት ከመቶ ፃምሳ አስከ ሁለት መቶ የሚደርሱ እስረኞችን ይይዛል እያንዳንዱ ቤት የየራሱ የሆነ አራትና አምስት ሽንት ቤት ርሃ መመዱታ ኡጨኤጭጭጭጌጌጌሜ ፖ አንድ በሲሚንቶና በድንጋይ ኛተሰራና ቁመቱ አንድ ሜትር የሆነ የልብስና የምግብ ሳህን ማጠቢያ ገንዳ አለው በቁርስ በምሳና በአራት ስዓት ሁሉም እስረኞች የየራሳቸውን የምግብ ሳህንና የመጠጫ ኩባያ በዚሁ ገንዳ ሳላሳይ ያጥባሉ ከዚህ ውጪ ማንኛውጡውም አስረኛ በተመቸጡ ግዜ በገንዳው ላይ ልብሱን ያጥባካል የቦን አንድ ግቢ ከሌሎች ዞናች ይሰፋል የአግር ኳስና የመረብ ኳስ መጫወቻ ሜዳ አለው ቡና ሻይና የሰስላሳሳ መጠጦች መሸጫ ክበብ ሲኖረው አነስተኛ የሸቀጣ ሸቀጥጥ መሸጫ ሱቅም አለው በዞን አንድ የቤተመዛህፍት ባለመናሩ የሚነበብ መሰሀባ ለማግኘት ከባድ ነው ስለዚህ ከአንደር ግራውንድ በውሰት የማገኛቸጡን መፃህፍት በማንበብ ግዜዬን በአግባቡ ለመጠቀም አሞክር ነበር የዞን አንድ አስረኞች ገና ስላልተፈረደባቸው ከአንደር ግራውንድ አስረኞች ይልቅ የተሻለ ዘና የማለትና የመግባባት ባህሪ ይታይባቸዋል በአርግጥ የዚያነ ያህልም በዞን አንድ ባሱ አስረኞች መካከል መደባደብ መወጋጋት መፈነካከትና አልፎ አልፎም መገዳደልም ይታያል እኔ ዞን አንድ በገባሁ ሰሞን ሁለት የዞን አንድ አስረኞች ተደባድበው ከተገላገሉ በላ አንደኛው አስረኛ አሳቻ ቦታ ላይ ጠብቆ የተጣላውን አስረኛ በትልቅ ድንጋይ ጭንቅላቱን ከኋላ መቶ ጣለው የተፈነከተው አስረኛ ህይወቱ ወዲያውኑ አለፈች ይህንን ጉዳይ ያየውና በቀላል የጎረቤት ጠብ የታሰረው አዲሱ ገበየሁ የተባለ ከጎኔ የሚተኛ አስረኛ ሁኔታው በጣም ዘግንኖት ዳንኤል አጌ ህግ አለ ብዬ አዴን በገዛ አኣጄ ለፖሊስ ስጥቼ አስር ቤት ብገባ አንዲህ ያለ ዘግናኝ ነገር ልይ። በቶሎ እርቅ አውርጄ ከዚህ የምድር ሲዖል ብወጣ ይሻለኛል ያለኝን አስረኛና የድንጋጤውን መጠን ሁልግዜ አስታውሰዋለሁ በዞን አንድ ቼዝ ዳማና የጠረጴዛ ኳስ የሚጫወቱ አስረኞችም አሉ አፄሄም ቼዝ በጣም ስለምወድ በማገኘው አጋጣሚ አጫወታለሁ በዚህ የተነሳ ከብዙዎቹ የዞን አንድ አስረኞች ጋር ለመግባባት አልከበደኝም ልክ በልጅነቴ በተለይ በረንዳ በነበርክብት ወቅት የነበሩኝን ጓደኞቼን ያህል የቀረቡኝም አስረኞች ነበሩ አብዛኛው የዞን አንድ እስረኛ ሥ ሥ ፖ አመፀኛው ክልስ ሥ ሲደሰትም ሆነ ሲያዝን በአንድነት ነው አንድ እስረሻ ከባድ ናርድ ተፈርዶበት ከፍርድ ቤት ሲመለስ ሁሉም አስረኞች አብረውተ ያዝናሉ ግቢው በሀዘን ድባብ ይዋጣል እኒ ወደ ዞን አንድ ከገባሁም በኋላ ለአለም አቀፉ የቀይ መስቀል ድርጀተም ሆነ ለሌሎች በጎ አድራጊ ድርጅቶች የተጠፋፉ ቤተሰቦች የሚያገናኙ ድርጅቶችን ጨምሮ ደብዳቤ መፃፌን አላቋረጥኩም በሳምንገ አንዴ የማይቋረጥ መንፈሳዊ ጋዜጣና መፅፄት እንዲሁም ደብዳቤ ይደርሰኝ ነበር በቪህ መሃል በዞን አንድ አስረኞች ከባድ አድማ ተቀሰተሰ አንድ ሺህ አራት መቶ የሚሆኑ የዞን አንድ የህግ ታራሚዎምፕ «የተለያዩ ችግሮች አሉብን በፖሊስ ያለአግባብ እንደበደባለን ምግባትን ግራሙ ቀንሷል ነፃነት የለንም ሲጋራ ማጨስ ተክከልክለናል በረባ ባልረባ ምክንያት በሰንሰለት አግራችን ይታሰራል ከቤተሰቦቻችን ጋር ቅዳሜና አሁድ መገናኝት ተከልክለናል» የሚል ጥያቄ በማንሳተ ግንቦት ቀን የምግብ ማቆም አድማ አደረጉ የመጀመሪያ ቀን አስረኛው ለአንድ ቀን ምግብ ሳይበላ ቆየ በሁለተኛው ቀን ከሃምሳ ፖሊስ በሳይ ዱላ ይዞ ዞን አንድ ሲገባ አስረኛው በድንጋይ አየወረወረ አባረራቸው ፌዴራል ፖሊሶች የድንጋይ መከላከያ ዱሳና የጭስ ቦንብ ይዘው መጡ ከመቶ በላይ የፌዴራል ፖሊሶች ዞን አንድን ከበው ዋሉ የፖሊሶቹ አዛዥ «ችግራችሁን መናገር የሚችል ሶስት ሶስት ሰው ከየቤቱ ምረጡና ችግራችሁን በንግግር እንፍታው» ብሎ በድምፅ ማጉያ መልዕክት ለስተላለፈ የሁለተኛ ቤት አኔ የምኖርበት ቤተ የህግ ታራሚዎችእኒንና ሌሎች ሁለት እስረኞችን መረጡ የእስረኞቹን ችግር አንድ በአንድ በወረቀት ፅፌ ከፌደራል ፖሊሶች ጋር ለመነጋገር ሌሎቹን ተመራጮች እየመራሁ ሄድኩ ፌዴራል ፖሊስ አዛዥ የተፃፈውን ችግር በሙሉ ካዳመጡ በኋላ «አሁን አንተ ሂድና እስረኛውን አረጋኃተህ በሰልዓና ከቤት እንዲወጡ አድርግ» አሉኝ ከእኔ ጋር የተመረጡትንም ሁለት እስረኞች «እስረኛውን በሰልፍ ከቤት እንዲወጣና እንዲቆጠር አድርጉ» ድዩ አመፀኛው ክልስ ተብለው ታዘኩ ወዴ ሁለተኛ ቤት ተመልሰን የፌደራል ፖሊስ አዛዥ ያዘዘውን ሁሉ በልመናና በትህትና ለእስረኞቹ ነገርናቸው ሁሉም በአንድ ድምፅ «አይሆንም። ለቅሶ ጩህት ልመና ሲቃ ሰቆቃና የማቃሰት ድምጽ ከያለበት መሰማት ቀብጠለ ከእስረኛው መሃል እኔን ለይተው ሁለት ፖሊሶች ጎትተው ወደ ውጪ አወጡኝ ሌሎች ሶስት ፖሊሶች ተጨምረው ሰአምስት ቦታ ሳይመርጡ አናቴን አግሬንና ፊቴን ደጋግመው በዱላ ሲመቱኝ ተዘረርኩኝ የገዛ ደሜ ፊቴን ሸፍኖት ፈርስ ፈርስ ሸተተኝ ሞቴ የቀረበ መሰለኝ ይህ ቀን በኢትዮጵያ አስር ቤት ካሳለፍኩዋቸው እጅግ መራራ ቀናት አንዱና ዋነኛው ነበር መሬት ዘርረው እንደ እህል ይወቅጡኝ ጀመር የፖሊስ ጫማ በተከታታይ ፊቴ ላይ ሲያርፍ ስቃዬን አፍጌ ማልቀስ ጀመርኩ አንድ ሺህ የምንሆን አስረኞችን አጆቻችንን ወደ ኋላ አስረው ሥ አመፀኛው ክልስ ሥ በአውቶብስ ጠደ ዝዋይ ማረሚያ ቤተ በለሊተ ወሰዱን ዝዋይ ማረሚያ ቤት ለአስራ አምስት ቀን ስፖርታዊ ቅጣ ተቀጣን በቀን አንድ ኩባያ ጡና አንድ ዳቦ ብቻ ነበር የሚሰጠኙ የአስራ አምስተ ቀን ቅጣት ስንጨርስ ወደ አዲስ አበባ መሰሱን በተመሳሳይ ሁኔታ አራት መቶ የሚሆነውም ቀሪው የዞን አንድ እስረሻ ጠደ ሰዋ ሮቢተ ማረሚያ ቤት ለትጣት ተልኮ የአስራ አምስት ቀን ቅጣት ጨርሶ እኛ በገባን በማግስቱ መጡ ሁሉም አስረኛ በቅጣቱ በጣም ሇገድቶ ነው አዲስ አበባ ማረሚያ ቤት የደረሰው ዞን አንድ አንዳልባ ተከሰክልኩ ከኔ ጋር «አደገኛ አድማ ቀስቃሽ የተባሉ ዘጠኝ አስረዋት ተመርጠን ወደ ጭለማ ቤት ተጠሰለድን ከዚህ በፊት የጭለማን ቤት ታስራበተ ስለነበርና በሚገባ ስለማውቀው ጭለማ ቤት በመታሰሬ ያን ያህል አልተጨነሃኩም ከአምስት ወር የጭለማ ቤት ኑር በኋላ ትጣተህን ጨርሰሃል» ተብዬ ወደ አንደር ግራውንድ ተዘዋወርኩኝ ከአድማው በኋላ የአስረኛው ምግብ ተሻሻለ ክአንደር ግራውንድና ከጭለማ ቤት የቅጣት አስረኛፕ በስተቀር ሁሉም የአዲስ አበባ ማረሚያ ቤት አስረኛ አልጋ ዓሪቭና ብርድ ልብስ በነፍስ ወከፍ ከማግኘቱም በላይ የምግቡም ይዘት ተስተካክሰ ሰአስረኞች የተላክ ደብዳቤ የሚያመጣው ፖሊስ ደብዳቤ የተላከሳቸውን አስረኞች ስም እየጠራ የመጣላቸውን ደብዳቤ ሲሰጥ ለእኔም ከሆላንድ አምስተርዳም ቀይ መስቀል ደብዳቤ ስለተላከልኝ ፈርሜ መውሰድ አንደምችል ነገረኝ ከመቅፅበት ደብዳቤውን ከፍቼ ሳነበው መገረም ጀመርኩኝ በአርግጥ በዚህ ቤተሰቦቼ መገኘታቸውን በሚያበስረው የቀይ መስቀል ደብዳቤ ላይ የወንድሞቼ አድራሻ አልተገለፀም ለአኔ ግን ይህን ዜና መስማት ብቻ የተለየ ሰው አደረገኝ በሌላ ዓለም ላይ ያለሁ መሠለኝ በአየር ላይ የምንሳፈፍ አስኪመስለኝ ድረስ አርምጃዬ ቀለለኝ አንደርግራውንድ በር ላይ ከፍርድ ቤት የመጣን ሰው የሚጠባበቁት ጓደኞቼ ፊቴ በፈገግታ ተሞልቶ ሲያዩ የተፈታሁኝ አስክመስል ድረስ ልቤ ሰማንያ ድረስ እየመታ ሁሉንም እያቀፍኩኝ ወንድሞቹቼ ተገኙ። ገሀክፀፎ እጸከዐ ርሌሩ ኾእ ዝርዉፀር ጸ ዩርከል ኻሻ የኪ አ መ የቤተሰቦቼን መገኘት ለማብሰር የኔዘርላንድ ቀይ መስቀል የላከልኝ ሁለተኛ ደብዳቤ አመፀኛው ክልስ ሥ ፌሬ ቁ ጨላ በአማርኛ ትርጉም የጌዘርላንድ ቀይ መስቀል ሜስተር ዳንኤል ሁክ አዲስ አበባ አስር ቤት ፖስታ ሳጥን ቁጥር አዲስ አበባ ኢትዮጵያ ዘ ኘ ጁን ጉዳዩ ወንድምና እህቶችህን ስለመፈለግ የፋይል ቁጥራችን የዚህ ደብዳቤ ቁጥር ዐ ጀልአኮ ውድ ሚስተር ሁክ ጁን ስለደረሰን አዲሱ የመልስ ደብዳቤ አናመሰግናለን አዚህ ኔዘርላንድ የሚገኙ ወንድምና እህቶችህን አንድናፈላልግልህ በጠየከው መሰረት ወንድምህ ሜካኤል ሁክን ማግኘት የቻልን መሆናችንን ልናበስርህ እንጠዳለን ይህን መልፅክት እንዲያደርሱልህ አዲስ አበባ የሚገኙ የአሰም አቀፍ ቀይ መስቀል ባልደረቦቻችንን ጠይቀናቸው ይህ ተግባር የአነርሱ የስራ ድርሻ እንዳለመሆኑ በአጋጣሚ መልዕክቱን ሲያደርሱልህ አልቻሉም ሆኖም ከሚስተር ሜካኤል ጋር መደበኛ ግንኙነት ስለነበረኝ ይህን ውጤት እስር ቤት መጥቶ ሊጎበኝህ በሚችል የሚስተር ታይሰን ጉዋደኛ በኩል ሊነገርህ እንደሚችል አሳውቀኛል በቂ መረጃ አንደሰጠንህ ተስፋ በማድረግ መልካሙን ሁሉ አንመኝልፃለን ያንተው ጃን ፒተር ቫን ሽቴለን የአፈላላጊ መኮንን የሰኔ ቀን ዓም የፍርድ ቤት ቀጠሮዬ ደረሰና በሁለት ፖሊሶች አጃቢነት ችሉት ቀረብኩ ተራዬ ሲደርስ የመሀል ዳኛው አንድ ሰው በመግደል አንድ ስው በማቁሰል የተከለከለ የጦር መሳሪያ አንድ ማካሮቭ ሽጉጥ ከ ጥይት ጋር እንዲሁም ሁለት ጅምላ ጨራሽ የራሺያ ስሪት የሆነ ኤፍ ዋን የእጅ ቦምብ ያለ ሕጋዊ ፈቃድ በመያዝና በመጠቀም ጥፋተኛ ሆፔ መገኘቴን የሚገልፅ ውሳኔ አነበቡልኝ የኢትዮጵያ ፌደራል ከፍተኛ ፍቤት አራተኛ የወንጀል ችሎት የመጨረሻውን ፍርድ ለመፍረድ ለሐምሌ ዓም የመጨረሻ ቀጠሮ ቀጠረ ይህ ውሳኔ ከተሰማ በኃላ ከጎኔ የነበሩት ሁለቱ ፖሊሶች ለቱንም አጆቼን በትልቅ ሠንሠለት አስረውኝ ከግራና ከቀኝ በማጀብ ከዳኞች ፊት እየገፉ ጠዉደ መጣሁበት ሸፍን መኪና አስገቡኝ ከጥቂት ይታ በኃላ ከሌሎች እስረኞች ጋር አዲስ አበባ እስር ቤተ ከርቸሌ ስንደርስ እኔ ወደ «አንደር ግራውንድ» ስወርድ የተቀሩትም አስረኞች ወደዴ የመጡበት ክፍል ተመሰለሱ ክባድ የቅጣት ውሳኔ እንደሚጠብቀኝ ውስጤ ነገረኝ ብዙ ግዜ በማነባቸው አነቃቁና አስተማሪ መፃህፍቶች ውስጥ እራሴን አገኘዋለሁ አንዳንዴ የማነበው የራሴን ታሪክ አስኪመስለኝ ድረስ ኣመሰጣለሁ የእኔን ታሪክ ወደ ኋላ ዞር ብዬ ሳስበው አንድ ጥሩ መፅሀፍ ሊወጣው እንደሚችል ተሰማኝ ይሄ ፃሳብ ወደ አዕምሮዬ ከመጣ በኋላ ታሪኬን መፃፍ አለብኝ ብዬ በክፍተኛ ሞራል ተነሳሆ በመጀመሪያ ልክ አንደ እኔ በአባት ሆላንዳዊ በአናት ኢትዮጵያዊ የሆኑትንና በችግር የተ ጎሳቅሉትን ወንድሞቼን ታሪክ ጭምር አካትቼ ለመፃፍ ፈለኩኝ ነገር ግን በቁ ጥናትና መረጃ ስለሌለኝ የራሴን ታሪክ ብቻ ለመፃፍ ወሰንኩ በማግስቱ «መፅሐፍ ልዕፍ ነው» አያልኩኝ ማውራት ጀመርኩኝ በዚህን ጊዜ አንዳንድ አስረኞች «ደግሞ ጀመረው። ሆላንዶች ባለፀጎች ናቸው ብሎ እኛን በተለይ እኔን አስፈራርቶአሸማቆና አዋርዶ ገንዘብ መውሰድ ፈልጎ ነው እኔ የነጭ ዘሬን ከጥቁር ሴት ጋር የምቀላቅል አርካሽ ሰው አይደለሁም የተከበርኩ ኩሩ ነጭ ደች ነኝ አትመኑት አለ ይህን አውነት የሚመስል ድርቅና አልቀበልህም የዲኤንኤ እሏ ምርመራ ውጡጤቱ ወንድሜ መሆኑን ስላረጋገጠልኝ ኢትዮጵያ ሄፄጄ ወንድሜን አየዋለሁ ብሎ ለአባቱ ጁፕ ሁክ ነገረው ከዚህ ውይይት በኃላ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ አስር ቤት መጥቶ ኣንደሚጠይቀኝ በደብዳቤ ቃል ገባልኝ ሚካኤል ወደ ኢትዮጵያ እስከሚመጣ ድረስ በተቻለኝ አቅም ፍርዴን ለማስቀነስ መጣጣር ደመርኩ «የኢትዮጵያ ፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የፈረደብኝ የሞት ፍርድ በዝቶብኛል ስለዚህ በድጋሚ ጉዳዩ ታይቶልኝ ተመጣጣኝ ፍርድ እንዲሰጠኝ አጠይቃለሁ ብዬ ዘጠኝ ገፅ የይግባኝ ደብዳቤ ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ዓፍኩኝ የፈፀምኩት ወንጀል መነሻው ምን እንደ ነበር ዮሴፍ እንዳለን ሆን ብዬ ለመግደል አንዳልሄድኩ ያም ሆኖ ጅምላ ጨራሽ የእጅ ቦንብ በመያዜና ያልታሰበ አደጋ በማድረሴ ብቻ ጥፋተኛ መሆኔን አንዲሁም በፈፀምኩት ድርጊት በተለይም በዮሴፍ መሞት ከማንም የበለጠ ማዘኔንና መፀሀፀቴን ለጠቅላይ ፍርድ ቤት በፅሁፍ አቀረብኩኝ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ፍርድ ቤትም ማመልከቻዬን ተቀብሎ ቀጠሮ ሰጠኝ የጠቅላይ ፍርድ ቤቱን ቀጠር በመጠባበቅ ላይ ያለሁ የሚካኤል ሁክ ደብዳቤ ደረሰኝ ከቅርብ ጓደኛው ፄንክ ደቦር ጋር ከሁለት ሳምንት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመጡ አሳወቀኝ ኣስር ቤት ከመግባቴ በፊት የተለያዩ ጓደኞች ቢኖሩኝም ኢንጂነር ተስፋዬ አመፀኛው ክልስ ሠሥ ቺጋጋ ግን የልብ ጓደኛዬ ነበር የአስራ ሁለተኛ ነ ል ችምህርቱን ሲያጠናቅቅ በጭፈራና በፍቅር ፓርቲ ድግስ ካሞቁ። አለኝ ገብረመድህን ፀጋዬን ሳየው ማመን አቃተኝ በጣም አመሰግናለሁ» አልኩና ጨበጥኩት ወንድሜና ጓደኛው አዲስ አበባ የሚገቡበትን ቀንና ሰአት ነገርኩት ለአንድ ሰአት ያህል የልባችንን ተጫወጠትን ወንድሜ እዚህ አስር ቤት ሲመጣ ባዶ እጄን እንዳልቀበለው አንድ ቀን ቀደም ብሎ አበባ ገዝቶ አንዲልክልኝ ነገርኩት «ሁሉንም ነገር ለአኔ ተወው አንተ ብቻ እንኳን ለዚህ አበቃህ» አለኝና ፃምሳ ብር ሰጥቶኝ ተሰነባበትን በማግስቱ እሁድ ቀን ኢንጅነር ተስፋዬ ደጋጋ ጠይቀውኝ የማያውቁ የናዝሬት ጓደኞቼን በሙሉ ሰብስቦ ይዞዋቸው መጣ ሁሉም ታስሬ ስላልጠየቁኝ ተሸማቀዋል በተቻለኝ መጠን ነፃ አንዲሆኑና እንዳልተቀየምኩዋቸው ላስረዳቸው ሞከርኩ «እስከ ዛሬ አልጠየቅንህም አሁን ግን በጣም ልንተባበርህ እንፈልጋለን አለኝ ኢንጂነር ተስፋዬ አኔም የምፈልገው ይሄንኑ በመሆኑ በጣም ደስ ብሎኝ ወንድሜ ሚካኤል አዲስ አበባ የሚገባበትን ቀንና ሰአት ነገሬያቸው አንዲቀበሉት ነገርኩዋቸው ወንድሜ ሚካኤልና ጓደኛው ሄንክ ደቦር አዲስ አበባ ሲደርሱ የተቀበሉዋቸው አስራ ሁለት ሰዎች በሶስት ማርቼዲስና አንድ ቢኤም ደብሊው መኪና ነበር በአራት መኪና ሙሉ ሰው ታጅበው አዲስ አበባ ሜሪዲያን ሆቴል ቦሌ አልጋ እንዲይዙና አረፍት አንዲያርጉ እንክብካቤ ተጀመረ በነጋታው ትንሽ መዝናናትና ኢትዮጵያን መጎብኘት አለባቸው ብለው ሶደሬንና አዲስ አበባን አስጎበቸው በሶስተኛው ቀን የአዲስ አበባ እስር ቤት ኮማንደር ቢሮ ድረስ ይዘዋቸው ገቡ አመፀኛው ክልስ ኢንጅነር ተስፋዬ ደጋጋ ለአስር ቤቱ አዛዥ ኮማንደር ማስረዳተ ቀጠሰለ ዳንኤል ሁክ የሚባል የሕግ እስረኛ እዚህ እስር ቤት ውስጥ እየኖረ በተለያየ ቤተክርስቲያንና ቀይ መስቀል ደብዳቤ ተፃፅፎ ወንድሞቹንና ቤተሰቦቹን አገኘ አኛንም አገር የማያውቁትን ቤተሰቦቹን አንድንረዳቸው ጠየቀን እነዚህን ባህር አቋርጠው የመጡትን የውጭ ዜጎች አርስዎ አነጋግረው የሚችሉትን ትብብር እንዲያደርጉላቸውና ወንድማቸውን አንዲገናኙ መልካም ፍቃድዎን ልንጠይቅዎት ነው የመጣነው ንጌቃዬ ብሎ ጠየቀ የአስር ቤቱ አዛዥ ወዲያውኑ ስልክ ደውሎ ሁለት መቶ አለቃዎችን ጠራ እነዚቪህ ሁለት የውጭ አገር ዜጎች እንዳይጉላሉ ቤተሰባቸውን የመጠየቅ መብት አላቸው በመጡበት ቀን እየገቡ ወንድማቸውን ይጠይቁ የሚል ቀጭን ትዕዛዝ እነ ሚካኤል ፊትለፊት ሰጠ ማታ ተቆጥረን ልንገባ ስንል ሁለቱ መቶ አሰቃዎች ጠሩኝና ዳንኤል ሁክ ነገ ጠዋት ገላህን ታጥበህና ዒምህን ተላጭተህ ተጠባበቅ ትልቅ አንግዳ ይመጣልኹ ይሄን አበባ ያዝ አንግዳውን መቀበያ ነው አንኳን ደስ ያለህ። ሀሁክ ፈገግታና ጠንድማዊ ፍቅሩን እያሳየኝ ለአንድ ሳምንት ቆይታ ነበር የመጣሁት በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ብኩ የምረዳህ ነገር ያለ አልመሠለኝም ስለዚህ የኢትዮጵያ ቆይታዬን አምስት ቀን ላራዝምና አስራ ሁለት ቀን ልቆይ በአስራ ሁለት ቀን ቢያንስ አንድ ነገር ልረዳህ አችላለሁኝ የአስር ቤቱ አስተዳዳሪ ከፈቀደልን ፎቶግራና እንነሳለን የቪዲዮ ካሜራም ይዣለሁ በማለት ቀስ እያለ በእርጋታ መጫወት ጀመረ በሁለተኛው ቀን ጠዋት ሜካኤልና ሄንክ ደቦር በሁለት ዘንቢል ምግብ ይዘውልኝ መጡ የተለመደውን ጨዋታ ቀጠልጊገ ምሳ ሰአት ሲደርስ ሁለት ዘንቢል ሙሉ ምግብ ይ አለም በቃኝ ስገባ አስረኞች ተነስተው በጭብጨባ ተቀበሉኝ ለሁሉም አስረኛ የምሳ ግብዣ አድርጌ አየተሳሳቅን በሽሚያ በላን በዚህ መልኩ በየቀኑ ከሰአትና ጠዋት በፖሊስ አእየታጀብኩኝ አነ ሚካኤልን ለማናገር ስወጣና ስገባ የተፈታሁኝ ያህል ነፃነት ተሰማኝ እስር ቤት መሆኔን ሁሉ ረሳሁት ለአራት ቀናት ሜካኤልና ፄንክ እስር ቤት እየተመላለሱ ጠየቁኝ በአምስተኛው ቀን ከሰአት በኋላ ከሚካኤል ጋር ቁጭ ብለን ስንጫወት አንድ መቶ አለቃ ፖሊስ መጥቶ «ዳንኤል ሁክ ነገ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቀጠር አለህ ስለኪህ በጠዋት ስለምንፄድ ተዘጋጅ ብሎኝ ወደ መጣበት ተመለሰ አጋጣሚው በጣም ጥሩ ስለነበር ደስ አለኝ በማግስቱ ሚካኤል ሁክ ፄንክ ደቦር ኢንጅነር ተስፋዬ ደጋጋና ገብረመድህን ፀጋዬ ከእኔ መመመመመመመመመመመመመኝ ቅመመ ት ሥ ። ሱቅ መኣኳዱኘ ስትደውስፅ ስሳሱኝ መጥቻስሁ ገኘዘቢኘ ስጡኝ ብሱ ሲጠይቃቸው የያዘውኘ ቦንብ ስሳዩት ኮገብ ይዘህ አኔኘ ሰማስፈራራት ስትችስም ብስው ሲሱት የቦገቡኘ ቀስበት ነቅሱ መያዙገ ስቶ አንዳስም የዩደገቫኘ ባይን ስገገት በሁሰት አዳቸው ሲደዙትዓ ሲጉኾትቱት አንዳስስቀቃቸው በደጋሟሚም ዘበው ስገገቱገ ሲይደዙጉና ሲጉትቱት ጀዞት የነበረውገቫ ቀስበቱን የተፈታውን ቦገብ ዞት ጠደ ኋሳ ሲጠጆቿቅ ሰጡ ስፅገስም በሟስ ሀሳብ ቦገቡን ሰው ወጻስነበረበት ስፍራ ወድቅ ጩፈገዳቱኘ ክዚያም ፕፐሲሶች መጥተው አገደፀዙት ማች የት ሾታ ሳዩ ኮነቡ እገደመታውና እገደሞተ ስሰማየቱንገ በዝርዝር የገስዘበትኘ ከሥ መዝገቡ ተመስከተናስ ክዝዚህ መረጻት የሚቻስጡም ሀባዩ ገኘዘቡኘ አገዲሰጡት በተደ ገገሟ ጠደቅ ነዘቭ የስህም ብስው አኘደከሰክሱት በመጨረሻም ዛሳብ አኘተሳሰብ ብሰው ከጠሩት ቭኀሳም »ዞስህ ገገዘብ ደህ ብቻ ነው ቪሱትም ሀዞገኑ ይዞመኑትገ ኣንኳገ ስገዲሰጡት ቪጠፎቅ አገዲቃያውም ስገስፕህም ገገኘዘብ ሀስህም በማሰት ፕጥራሹንኘ ስስካዱት ገኀኘዘቡ ተጠስጾ በመቅረቱ በገዲት ተገፋዬቶ የጠገስ ድፎርጊቱገ መፈኗፈበሙን ነወ ፎህ ጾገግባኝ ባቫዩ በተበዘዳዮች የደረሰበት ተገቢ ፀይስሆነ በደስ ስነሳስተት እና መንደኗሱኘ የሚስውጥፕ ስጫት ውስጥ በመገባት ሀፀደረገጡ መሆኑገኘ ስመገኘዘብ ያስችባፅስ ህ ክሆነ ጀጆግሞ ከጠመህቁ መጩ መሰረት ቅጣቱ ቀሱ ሲወሰስገ የሚገባው መሆኑኘ ክህጉ ሯገጋጌ መረዳት ይቻሳስ ቅጣት የሚያቀፅ ምክገቆይት ካስ ደገሞ በጠመህቁ እገደተደነገገው የሞት ቅጣት ስይወሰንም ስስዚህ ደባይ ከዚህ በፊት የፈጸመው የወኘደስ ሪኮርድ ሀሴሰበት በመሆኑም ወንደሱን አስከሠራበት ፒዜ ደረስ የዘወትር ዘባዩ መስካም አገደሆነ ይገመታፀስ ክሳደ በተጠቀሰው መሰረት ስቅጣት ማቅስዖ ምክገያት የሆኑትን ደይባይ በሥፒ ፍቤት በቅጣት ስስተያየቱ ያስመዘገባቸውኘ ገምት ጡስፕ በማስገባት ጥፋተሻ ስተባስባቸው የወንጾስ ደርጊቶች በጠመህቁ ሀ የተደነገገውገ ከበመከተስ የሞት ቅጣቱን በማሻባቫፅ በዕደጫ ልጳከ ፅኑ አስራት አኘዲቀጣ በጠመሥሥሕቁ በ መሰረት ጠበነካስ ቅጣቱ ተሻሸጮ የተወሰነ መሆኑኘ አገዲያውቁትና በዚሁ መሰረት እገዲፈዘም የዚህ ውሣኔ ቅጅ ስዎር ኗቤቱ እና ስስዲስ ሽበባ ማረሚፀ ቬት የተሳሰፈሳቸው በመሆኑ መዝገቡኘ ዘገተኘ ወደ መዝገብ ቤት መፀበነዋፀ ቁፕር የሆነው የሥራ መዝገብም ሀመበስ ብስካስ አመፀኛው ክልስ ነ በዚህ ውሳፄ በጣም ተበረታታሁ ለዳኞቹ እጅ በመንሳት ለአምላኬም በልቤ ምስጋናዬን አቀረብኩኝ በመጣሁበት ሽፍን መኪና ወደ አስር ቤት ተመለስኩኝ እስር ቤት ስደርስ አለም በቃኝ ከመቶ በሳይ እስረኛ ውሳኒዩዬን ለመስማት ይጠባበቀኝ ነበር ለመጨረጓ ውሳኔ አንደምሄፄድ ሁሉም ያውቃሉ ውሳኔውን ስነግራቸው በደስታ ጮሁ በአኔ መሪነት ስንድ መዝሙር ጌታ እረኛዬ ነጡ የሚያሳጣኝ የለም» የዳዊት መዝሙር በህብረት ዘምረን ስንጨርስ የሻይ ክበብ ፄደን ከመቶ ሰው በላይ ሻይና ለስላሳ ጋበዝኩኝ የዚያኑ ቀን ለወንድሜ ለሚካኤል ሁክ አንድ ደብዳቤ ፅፌ በኢሜል እንዲልክልኝ ለአንድ ፖሊስ ከእነ አድራሻው ሰጠሁጎ «ውድ ወንድሜ ሜካኤል ርቦኝ ነበር መገብከኝ ታርዝ ነበር አለበስከኝ ሞት ተፈርዶብኝ መቃብሬ ላይ ቆሜ ነበር ወደ ህይወት አመጣህኝ ለዚህ ሁሱ አርዳታህ የሚበቃ ምስጋና ላቀርብልህ ከቶውንም አልችልም ፈጣሪ ብድሩን ይክፈልህ» የሚል መልዕክት ነበር የላኩለት ሚካኤል በፖስታ ቤት በኩል የመልስ ደብዳቤ ዓፈልኝ ውደድ ታሳቅ ጠገድጫ ጻገሴስ ሁክ አስክ ዛሬ ደረስ የረጻዳሁህ ስፅመሰሰኝም ነበር ስሁኘ ገኘ ከባዴ ፍርድ ስስተ ጥነሰፅህ በጣም ይስ ብሱናስ በህደይጠቴ ሙሱ ክሸገተ ር ነኝ ስሰተውህም ስስፕጥስህም የምትፈስገጡን ዙሱ ጠይቀኝ በህደጠቲ ውስጥ በስገደና ደረዳ ቅደሚይቆ የምሰጣት ሟስቴ ነች በመቀጠስ ሰሰጆቼ ነጠ ከዚህ በመቀጠፀስ ስገተነህ በውሳኔው መባው ቤተሰቦችህ ተደስተዋስ ሰሳስምታም ስቅርበውልፃስ አገንጠድነበኘገ ዉጠገጆደምህ ሟካዜስ ሁክ ሙመሆሠርመጽውዑ ክልለ በሁለቱ ጠበቆቀቼ አማካኝነት ከአዲስ አበባ ወደ ዝዋይ እስር ቤት ተዘዋወርኩኝ ክአራት ወራት የዝዋይ አስር ቤት ቆይታ በኋላ እኔው ራሴ ህጉን ተጠቅሜ የእድሜ ልክ የእስር ጊዜዬን ቤተሰቦቹ በሚኖሩበት ሀገር ናዝሬት ውስጥ በሚገኝ አስር ቤት ልጨርስ ብዬ ለፌዴራል እስር ቤቶች አስተዳደር አንድ ገጽ ማመልከቻ ላኩኝ የእስር ቤቶች ስስተዳደደር ማመልከቻዬን ተቀብሎ ለጠቅላይ ዓርድ ቤት በማሳጠቅ በበቅላይ ፍርድ ቤቱና በፌዴራል እስር ቤቶች አስተዳደር የውስጥ ስምምነት መሰረት የዝውውር ፍቃድ ተሰጠኝ ከአንድ ሳምንት ቆይታ በኋላ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ወደ ናዝሬት እስር ቤት ዝውውር እንዳደርግ ለዝዋይ አስር ቤትና ለእኔ በእስር ቤቱ ፖስታ አቅራቢ ፖሊስ በኩል የትዕዛዝ ደብዳቤ ላከልን በማግስቱ በሁለት ፖሊሶች በመታጀብ እጆቼን በካቴና ታስሬ ህዳር ዓም ወደ ናዝሬት እስር ቤት ተወሰድኩ ናዝሬት አስር ቤት ስደርስ የሚያውቁኝ የሰፈሬ ነዋሪዎች አታዎቼን ተቀብለው የምተኛበትን ቦታ አዘጋጁልኝ የናዝሬት አስር ቤት ከአዲስ አበባና ከዝዋይ አስር ቤቶች ጋ ማወዳዳር አስኪክብድ ድረስ ልዩነታቸው በጣም ሰፊ ነው አስረኛው ጽዳቱን አይጠብቅም የእስር ቤቱ ግቢም አይፀዳም ቅማል ቁንጫ ትኋን በብዛት አለ ከማለት ይልቅ አንደ ስኳር በማንኪያ ማንሳት ይቻላል ማለት ይቀሳላል ከዚህ በተጨማሪ የአስር ቤቱ ደንብ የሚገርም ነው በናዝሬት እስር ቤት ውስጥ ከአስረኞች መካከል የተመረጡ ሃምሳ የእስረኛ ፖሊሶች አሉ እነዚህ ዛምሳ የአስረኛ ፖሊሶች በሰው መግደል ወንጀል የተከሰሱና ከአስር አስከ ሄያ ዓመት ድረስ የተፈረደባቸው ናቸው ከአነዚህ በተጨማሪ በስው መግደል ወንጀል ተከሰው የአድሜ ልክ እስራት የተፈረደባቸው አስር የአስረኛ ዳኞችም አሉ የናዝሬት አስር ቤት የሚተዳደረው በእነዚህ ሃምሳ የአስረኛ ፖሊሶችና አስር የእስረኛ ዳኞች ነው ማለት ይቻላል እነዚህ ወንጀል ሰርተው የታሰሩ ስልሳ አስረኞች አንድ ሺህ ሁለት መቶ የሚሆኑትን የተቀሩትን የህግ እስረኞች እንደፈለጋቸው አመዘኛው ክልስ አየቀጠቀጡና ገንዘብ እየተቀበሉ ለረጅም አመታት ቆይተዋል ይፄም የሆነው የአስር ቤቱ አስተዳደሪ ኮማንደር አስረኛው ራሱን በራሱ ማስተዳደር አለበት የሚል አማራጭ ፃሳብና ድምዳሜ ላይ በመድረሱ ነበር እነዚህ በከባድ ወንጀል በነፍስ ግድያ የታሠሩ የእስረኛ ፖሊሶችና ዳኞች ናዝሬት አስር ቤት ውስጥ ያለን ማንኛውንም እስረኛ ራሳቸው ባወጡት ህግ ሲያሰቃዩት ሲያሳቅቁትና ሲቀጠቅጡት የእስር ቤቱ ፖሊሶች እያዩ በዝምታ ማለፋቸው የተለመደ ነው አኔ በነበረኝ ቆይታ ብቻ ሁለት አስረኞች ራሳቸውን በመግደላቸው አስረኛው አንድ አካል አንድ አምሳል ለመሆንና አመፅ ሰመቀስቀስ ወሰነ አብዛኞቹ አስረኞች ቤተሠቦቻቸው የበሶ ዱቄት አንዲያመጡላሻቸው አደረ። አናቴም የሞተውን ወንድሜን በጣም ትወደው ስለነበር እኔን ተቀይማኝ ኖሮ ይኽው ከታሰርኩ ጀምሮ ኣአሰከዛሬ ድረስ መጥታ ጠይቃኝ አታውቅም ይፄም ሌላ የልብ ቁስል ሆኖብኛል አለኝና አንባውን ከፊቱ ላይ ይጠራርግ ጀመር የሰው ልጅ በተፈጥሮው መጥፎም ጨካኝም አይደለም ከመሬት ተነስቶ ወንድሙን የሚገድል አውሬም አይደለም በአርግጥ የራሱን ጥቅምና ሰላም ጠባቂ ነው ይህን ጥቅሙን ሲጠብቅ የሌሎችን ጥቅምና መብት በመርሳት ለራሱ የሚፈልጋቸውን ነገሮች ለማግኘት ሲሞክር ሞራል ስነምግባር ያጣል ይሉዕኝታውንና ጨዋነቱን ሙሉ ለሙሉ ያጣል መጥፎ መሆን ይጀምራል የሌላውን መብት ይረግጣል ህይወት ያጠፋል አካል ያጎድላል ለገዛ ወንድሙም አይተኛም ጋዲሳን መንፈሳዊ ህይወቱን ቢያዳብር ከፀፀቱ ሊፈወስ እንደሚችል ጸሎት ማድረግና ይቅርታ ማድረግ በመጀመሪያ እንዳለበት ነገርኩት የሰው ልጅ ሁሉ ይብዛም ይነስም የዚህ አይነት ህመም ፀፀት ስላለበት በመጀመሪያ ለራስ ይቅርታ ማድረግ አማራጭ የሌለው የአእምሮ ህክምና መሆኑን አጫወትኩት ጥሩ ጥሩ ነገሮችን ስንሰራ እግዚአብሔር ከአኛ ጋር ነው ማለት አለብን ስህተት ስንሰራና ሰውን ስናስቀይም ደግሞ «ሰው ነኝና ተሳስቻለሁ ይህንን አስተካክዬ ጨዋነትን የግል ባህርዬ አደርጋለሁ ብለን መትጋት ነው ያለብን እያልኩ ላፅፅናናው ሞከርኩ መመመመመመመመመመመመመመመመመሙ መች መመ አመፀኛው ክልስ ሥ ከአዲስ አበባ እስር ቤት ግቢ ይልት የአሰላ አስር ቤት ግቢ በጣም ሰፊ ነው የአግር ኳስ መጫወቻ ትልት ሜዳ አለው በዚህ የአግር ኳስ ሜዳ ላይ በቀን ሁለት ሰዓት ቀላልና ጠንካራ ስፖርት አሰራለሁ ከሚካኤል ጋር በደብዳቤ መገናኘት ስለጀመርን የአሰላ አስር ቤተን ስልክ ቁጥር በደብዳቤ አሳውቂው ስለነበር በሳምንት አንድ ቀን ስልክ ይደውልልኛል በአሰላ እስር ቤት አንድ አመት ሆነኝ በዚህ አጋጣሚ ለግዜው አቁሜው የነበረውን የሕይወት ታሪኬን መፃፍ ጀመርኩ ምናልባት በአንግሊዘኛ ቋንቋ ቢፃፍ ሚካኤል ሲያሳትመው ይችላል ብዬ በማሰብ የመፅሀፉን ዋና ዋና ታሪክ በአስራ ሰባተ ገፅ አሳጥሬ በማስታወሻ መልክ ፃዓኩት በአንግሊዝኛ ቋንቋ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው አንድ የአስር ቤት ወዳጀ ይህንን አስራ ሰባት ገፅ ወደ አንግሊኛ ተረጎመልኝ ይህንን በእንግሊዘኛ የተሰራውን የህይወት ታሪኬን የሚገልፅ የሰባት ገፅ ማስታወሻ በአሰላ እስር ቤት ባገኘሁት አድል ተጠቅሜ ሆላንድ ለሚኖረው ወንድሜ ለማካኤል ሁክ ላኩለተት ሚካኤል ሁክ በላኩለት የሰባት ገፅ ታሪኬ አጅግ ሲበዛ ተደነቀ። ው አታ ቢሮ ውስጥ የተነሳነው ፎቶግራፍ ኤዓ ሸሽ ጫ ሽ አመፀኛው ክልስ በመቀጠል አኔን ለማግኘት ወጠደ ከሰላ አስር ቤት መጥተው አሰላ ደራርቱ ሆቴል ለአንድ ሣምንት አልጋ ያኩ የአሰላ እስር ቤት ኮማንደር አንድ አነስተኛ ቢሮ ፈቅዶላቸው በማናቸውም ግዜ አስር ቤት ሲመጡ እኔን ማነጋገርና ፎቶ ማንሳት አንደሚችሉ ለጥበቃ ፖሊሶቹ አስረዳቸው ሚካአል ከሆላንድ ያመጣልኝን ልብስና ጫማ እየቀያየርኩኝ ኮማንደሩ በፈቀደልን ቢሮ ከዲከ ዊትንበርሃ የሚደረግልኝን ቃለምልልስ አየቀለድኩም እየዘፈንኩም በቱምነገርም አያዋዛሁ ጨረስኩ ለሳምንት ያህል የቆየውን ቃሰመጠይቅ በጥሩ ሁኔታ ስንጨርስ እነ ሜካኤል ወደ ወንጂ መተሀራና ሸዋ ለስራ እንደሚሄዱና ተጨማሪ መረጃ አንደሚሰበስቡ ነግረውኝ ተሰነባበትን አነሚካኤል ወደ ሆላንድ ከተመለሱ ከሶስት ወር በኋላ አንድ ጥቅል በአሰላ አስር ቤት ፖስታ ሳጥን ቁጥር መጣልኝ የታሸገውን ጥቅል ስፈታው በውስጡ የእኔንና የሚካኤልን ፎቶግራፍ የፊት ሽፋናቸው ላይ የያዙ አስራ አንድ የኤንአርሲ መፅሄቶች ሳይ አይኔን ማመን አቃተኝ በደስታ ብዛት እንባዬ መጣ በጣም ለተባበረኝ የአሰላ እስር ቤት ኮማንደር አንዱን መፅፄት በስጦታ መልክ ሰጠሁት እሱም በጣም ተደሰተ በዚህም የተነሳ የአሰላ አስር ቤት የፖሊስ አባሎች በሙሉ ትልቅ አክብሮት ሰጡኝ ሕአመፀበትው ክልስ ሥ የታሸገውን ጥቅል ስፈታው በውስጡ የአኔንና የሚካኤልን ፎቶግራፍ የፊት ሽፋናቸው ላይ የያዙ አስራ አንድ የኤንአርሲ መፅፄቶች ሳይ አይኔን ማመን አቃተኝ ታህ ጂ እ እፒ ፌ አመሀሆኛው ክልስ ምዕራፍ የዘመናት ሕፅምና ነካነነ የ ሜሊኒየም ሲቃረብ የኦሮሚያ ፍትህ ቢሮ ሰራተኞች ዳኞች አቃቤ ህጋዊያን የአሰላ ወንጀል መከላክል ፓሊስ አባላትና የከተማው ከንቲባ የአሰላን አስር ቤት ውጭና ግቢውን ውስጡን መጎብኘት ጀመሩ ይህንን የሁለት ቀን ጉብኝት አንደጨረሱ በከባድ ወንጾደል የታሰሩ አስረኞችን ማነጋገር ጀመሩ በአጋጣሚ ፀብ የሰው ህይወት ያጠፋ በቤተሰብ ችግር ምክንያት ክስ ያለበትን አስረኛ ፋይል መመርመርና አስረኛው ምን ያህል የባህሪ ለውጥ አንዳመጣ ምን ያህል ከጥፋቱ አንደተማረ ከእስር ቤት በምህረት ቢፈታ እንዴት መኖር ይችላልየሚለውን ጥናት ለማከናወን የአሰላን አስር ቤት ፖሊሶች ምስክር አድርገው አንድን አስረኛ ሁለትና ሶስት ጊዜ የመገምገም ስራ ተጀመረ ይህ አድል አኔም ደርሶኝ ስሰነበር በርቀት ትምህርት ያገኘሁትን የመጽሐፍ ቅዱስ የምስክር ወረቀትና ከሆላንድ ሀገር ያገኘሁዋቸውን መረጃዎች በሙሉ በአንድ ፋይል አድርጌ ከሁለት ገጽ የይቅርታ ደብዳቤ ጋር ኮማንደሩ ቢር አቀረብከ ገምጋሚ የህግ ባለሙያዎቹ ያቀረብኩትን መረሻ አይተው ካረጋገጡ በኃላ ለኮማንደሩ ስጡት አሠሥዐኛዐኑ ክልስ ዳንኤል ለፌዴራል የይቅርታ ቦርድ ይህን ፋይል በተጨማሪ አልክልፃለሁ ክእኛ ጋ ያለህን ጉዳ ጨርስፃል አኛ አንነጋገራለን አለኘና ኮማንደሩ ከህግ ባለሙያዎቹ ጋር ሆና ሌላ ተረኛ አስረኛ ማነዛር ጀመሩ አስረኛው ወረፋ አየጠበቀ በየተራ ይገመገማል ይህችን የፈተና ቀን እስረኛው መኖር ወይም መሞት አያለ ደይ ጠራታል ወራቶች እያለፉ ሳምንቶች እየበረሩ ቀናት ቀናትን እየወለዱ የኢትዮጵያ ሜለሊኒየም ተቃረበ ጳተሜ ተን ዓም ጠዋት ሁለት ሰዓት ላይ በምህረት የምትፈቱ አስረኞች ስማችሁን አዳምጡ። በአሰላ አስር ቤት አዳራሽ ውስጥ ምህረት የተደረገልን ሃምሳ ሁለት የአድሜ ልክ ፍርደኞች በምህረት መፈታታችንን የሚያረጋግጥልንን የምስክር ወረቀት ስማችን እየተጠራ ከእስር ቤቱ አዛዥ እጅ ተቀበልን ከአዛዝ ኣድ የተቀበልኩትን በሙሉ ምህረት የተፈታሁበትን የምስክር ወረቀት ከተቀበልኩ በጊላ በምህረት ከተፈቱ አስረኞች ጋ አንድ ላይ የአዛኙን የመጨረሻ ንግግር ለመስማት ተቀመጥኩኝ የከሰላ አስር ቤት ኃላፊ ኮማንደር የአሮሚያ ፍርድ ቤት ዳኞች አንዲሁም አቃቤ ህጎች ተራ በተራ በተከታታይ ንግግር አደረተጉ የአስር ቤቱ አዛዥ ኮማንደር ነዋይ ንግግር ሲያደርግ በዛራሬው ቀን ብዛታችሁ ሃምሳ ሁለት የእድሜ ልክ አስረኞች በሙሉ ምህረት ከእስር ቤት ተፈታችኃል መጭውን ጌዜ አግዚአብሔር ይርዳችሁ በምህረት ከተፈታችሁት አስረኞች መካከል አብዛኞቻችሁ ከአስራ አምስት አመት በላይ የታሰራችሁ መሆኑን አረጋግጠናል ጥቂት እስረኞች ግን አስራ አምስት አመት በእስር አልቆያችሁም ነገር ግን ከአስር አመት በላይ ታስራችኋል ይህ የኢትዮጵያ የሚሊንየም በዓል ያመጣላችሁን መልካም አድል ተጠቀሙበት ዛሬውኑ እቃችሁን ይዛችሁ በህብረት አንድ ላይ ውጡ ብሎ በፈገግታ ራሱ አጨበጨበልን እኛም ሞቅ አድርገን አጨበጨብንለት የአስር ቤቱን ዋና በር ስድስት ፓሊሶች ወለል አድርገው ከፈቱልን ሙቅ መ አመኛኛው ክእአልስ ተኑሁዑጵጅጢ ቢቢ ቲቲ ዚቲ አኽግዚአብሔር ብቸኛውን ከቤተሰቡ መካክል ይቀላቅላል አስረኞችን በዝማሬ ነፃ ያወጣል መዝ አንድ ትያሬ ሱሬፊ አንድ ቅያሬ ጫማ ሁለት ቅያሬ ሸሜዝ አንድ ኪንግ ጀምስ መፀጠፍ ቅዱስ ከጀርባ በሚንጠለጠለው ቀላል የጨርት ቦርሳ ስምተትቅ አዴርጌ አንጠልጥያለሁ የቀረውን ብርድ ልብስ ሱሬ ጫማ መፅሐፍና ናራሽ ላልተፈቱት የአስር ቤት ባደኛቼ አክፋፍያለሁ የአሰላ አስር ቤትን በእግር እየተጓዝን በሩን አልፈን ወጣን ኪሴን አና የውስጥ ሙታንታዬን ሶስት ግዜ ዳበስኩ በእስር ቤት በነበርኩበት ወቅት ያጠራቀምኩት ስምንት ሺህ ብር ኪሴ ውስጥ መኖሩን አረጋገጥኩ አምስት መቶ ሜትር አንደተዓጓዝኩኝ ለብቻዬ ነጠል ብዬ በፈገግታ ወደ ከተማ ገባሁኝ አኔን ዞር ብሉ የሚያየኝ የለም የአዲስ አመትና የሚሊንየም በዓል ስለሆነ ጥበብ ቀሚስ የለበሱ ሴቶች በየመንገዳ ይታያሉ በተለያዩ ሆቴሎች ሰው ወጣ ገባ ይላል አዲሱን አመትና የሚሊንየሙን በዓል ለማድመቅ በየቦታው መብራት ብልጭ ድርግም ይላል በአሰላ አስፋልት ላይ ስጓዝ የደራርቱን ሆቴል አይቼ ደስ አለኝ ለአንድ ቀን አልጋ ያዝኩኝ መታወቂያ አምጣ ብሎ ያስጨነቀኝ የለም የአስር ቤት ቀሻሻዬን አዚሁ ደራርቱ ሆቴል መኝታ ይዢ ተጣጠብኩት የአስር ቤት ጭንቀትን ቁጥጥርንና በግዳጅ የተሞላውን ህይወት ሁሉ ለመርሳት በዚህ ንፁህ ክፍል ፀለይኩኝ አባት ሆይ። እነዚህን መልስ የሌላቸው ጥያቄዎች በአእምሮዬ አያመላለስኩ በአናት ኢትዮጵያዊ በአባት ሆላንዳዊ የሆኑና በወንጂ ስኳር ፋብሪካ ግንባታ ወቅት የተወለዱ ክልሶችን ከሞጆ አርሲ ነገሌ አዋሳ ሻሸመኔ ደብረዘይት መተሃራ አና በሌሎችም የኢትዮጵያ ክልሎች እየዞርኩ የማገኛቸውንና ፍቃደኛ የሆኑ የሆላንድ ክልሶችን ፎቶ እያነሳሁ ቪዲዮ እየቀረፅኩ የራሳቸውንና የአባታቸውን ስም እየመዘጉገበኩ አንዲሁም ማንኛውንም ማስረጃ ሊሆን ይችላል ብዬ ያስብኩትን ነገር በሙሉ በአምስት ቪሲዲ ዲቪዲ ሜኒ ዲቪና በፍላሽ በማድረግ ግማሹን በሻንጣዬ ግማሹን ደግሞ ጓደኛዬ ቤት በጥንቃቄ አስቀመጥኩኝ የአስራ ሶስገ ክልሶችን ፎቶ ሁለት በአንድ በሆነ አቡጀዲ ጨርቅ ላይ ለጥፌ ከየፎቶአቸው ስር የራሳቸውንና የአባቶቻቸውን ሥም ፅድሜያቸውን የአባቶቻቸውን የሥሪ ሞያና ፎችቶ በፓርክከር ፀፌ ሆላንድ ሀገር ስገባ ለማስረዳትና ለማሳየት አንዲመቸኝ አድርጌ አዘገጃጀሁ አዲስ አበባ እስር ቤት በነበርኩበት ወቅት ይህን የግል የህይወት ታሪኬን ከአማርኛ ቋንቋ ወደ እንግሊዘኛ ቋንቋ ከአስር ቤት ጓደኞቼ ጋ በመሆን ለመተርጎም ሞክሬ ነበር ነገር ግን ከእስር እንደተፈታሁኝ ናዝሬት ከተ ማ አዲስ የተዋወካኳቸው የሰፈሬ ልጆች በውጪ ቋንቋዎች በስነዕሁፍና በኮምፒውተር ስራ ከከፍተኛ ተቋም ተመርቀው በዚሁ የሙያ መስክ ይሰሩ ስለነበር የእኔን ስራ አእንዲገመግሙልኝ አሳየኋቸው በሰራሁት ስራ በጣም የተገረሙት እነዚሁ የሰፈሬ ልጆች በበተለይም የጸእርከ ኮ ተርዓኝሚ የሆነው ጥላሁን ክፍሌ የሾዕጢፎጠ ጋዜጣ ስታፍ ራይተር የሆነው ታላቅ ወንድሙ ጋዜጠኛ ዳንኤል ክናሌ ከአዲስ አበባ የሂቨርሲቲ በውጪ ቋንቋዎች የሜዳሊያ ተመራቂ የሆነው ነጋሳ ክሪሁን ከፍተኛ ሞራል ሰጥተውኝ የእንግሊዝኛውን መዕሀፌን በጥሩ ሁኔታ አንደገና ለመስራት ማንኛውንም ሙያዊ አገዛ እንደሚያደርጉልኝ ነገሩኝ እኔም በታላቅ ደስታ ከእነሱ ጋ በመሆን የትርጉሙን ስራ መስራት ጀመርኩ በዚህ መፃል ከአዲስ አበባ ሆላንድ ኤምባሲ ስልክ ተደወለልኝ «አቶ ዳንኤል ሁክ ወደ ሆላንድ ዕሴዘርላንድ የደርሶ መልስ የበረራ ትኬት ኤምባሲ ድረስ ይዘህ እንድትቀርብ ነው የደወልንልህ ከሰኞ እስከ አርብ ባሉት ቀናት ጠዋት የበረራ ትኬትህን ይዘህ መቅረብ ትችላለህ አለችኝ በስልክ ያናገረችኝ ሴት ይህንነ ዜና ለወንድሜ ለሚካኤል ሁክ በኢሜል አሳወኩት እሱም ለአውሮፕላን ትኬት የሚሆነኝን ገንዘብ በሶስት ቀን ውስጥ በባንክ ቤት እንደሚልክልኝ ነገረኝ በሳምንቱ ሜካኤል አንድ ሺህ ዮሮ ላከለኝ በሰባት መቶ ሰማንያ ዮሮ ሆላንድ ደርሶ መልስ የአውሮፕላን ትኬት ገዝቼ ሰኞ ጠዋት ኤምባሲ ቀረብኩ ቅው ው ው መ ኣ አመፀኛውጦ ክልስ ለክስአት ቀጠር ተሰጥቶኝ ከምሳ በጊላ ስመለስ የአውርፕላን ትኬቴንና ስፖርቴን ከሶስት ወር ከአስራ አምስት ቀን የቱሪስት ቪዛ ጋር ተሰጠኝ የገዛሁት ትኬት የተጥታ በረራ ስለነበር የስምንት ሰዓት በረራ እንደሚያደርግ መረጃ አግኝቻለሁ በመሆኑም ከኢተዮጵያ የምነሳበትንና ሆላንድ የምገባበትን ጊዜ ሰወንድሜ ሚካኤል በኢሜል አሳወኩት ከአስር ቤት ከወጣሁ ከአራት ወራት በላ በፈረንጆቹ አዲስ አመት መግቢያ ሳይ ወደ ሆላንድ ለመፄድ ተነሳሁ በእንግሊዝኛ ቋንቋ እየተረጎምፃው የነበረውን ይህንን የህይወት ታሪኬን ወደ ሆላንድ ራሴው ይዢ ልፄድ ብፈልግም እኔ ወደ ሆላንድ ከምፄድበት ቀን ቀድሞ ሊጠናቀቅልን አልቻለም ስለዚህ እኔ ሆላንድ ከፄድኩ በኋላ በፖስታ ቤት በኩል የተሰራውን ያለቀውን የአንግሊዝኛ ስራ በመፅሀፍ መልክ ጠርዘው አንዲሁም በሲዲና በፍላሽ አድርገው አንደሚልኩልኝ የሰፈሬ ልጆች ቃል ገቡልኝ በሆላንድ አየር መንገድ ኬኤልኤም የስምንት ሰዓት በረራው አሰልቺ አልሆነብኝምራ የወደፊት ህልሜንና ስኬቴን አያሰብኩኝ ሆላንድ አምስተርዳም አየር ማረፍያ ደረስኩኝ አውሮፕላን ማረፍያውን በመስኮት ወደ ውጪ ሳየው ትልቅነቱና ግዙፍ መሆኑ ከዚህ በፊት ካየኋቸው አውሮፕላን ማረፍያዎች ሁሉ በጣም ትልቁ ነው መደናገር የለብኝም ብዬ በማሰብ ከተሳፈርኩበት አውሮፕላን ላይ የሚወርዱትን ተሳፋሪች እግር እየተከተልኩ ስፄድ አንድ ሰልፍ ላይ መጠባበቅ ተመረ በሰልፍ ያ ሁሉ ሰው ፓስፖርቱን እያሳየ የመግቢያ ቢዛ እየተመታለት ሰላምታና ምስጋና እያቀረበ ወደ ከተማ ይገባል የእኔ ተራ ሲደርስ ኦፊሰሩ ፓስፖርቴን አገላብጦ ማየት ጀመረ ጌታዬ ይፄ ፓስፖርትህ የኢትዮጵያ ነው ስምህ ግን የኛ የሆላንዶች ነው ስለዚህ ይህንን ፓስፖርትና ስምህን የሚያረጋግጥ ፖሊስ እስኪመጣ ቁም» አለኝ ከኋላዬ ሰልፍ ይዘው ይጠብቁ የነበሩ በሙሉ የይለፍ ቪዛ እየተመታላቸው ወደ ከተማ ሲገቡ እኔ ብቻ ቀረሁ መሙሠሎኡሙ ላ ሠ አመፀኛው ክልስ ሥ በመጨረሻ ሁለት ፖሊሶች ወደኔ ቀርበበቡ «ማነጡ ስምህ። አከርሆ ህቋኗ ዐበከብቪከ ከፎ ህቬጠጸ አ ከ ከ ህ ከፐነፎበጀ ነበ ከሮ ፐርዘ ጻርከዘበኋርከዩ ከ በከር ህኋ ቧ ከአ ከበ ነክ በር ክዐርፐ ከ አከር ህነቋኡ ቧ ኣዐሺከዞ በበከ ዲሃክፎ ዚህቬሮ ከ ሀከር ህ ርከፎከ ዲኮከዩኩዩ ዩ ከ ከ ክጢከር ነ ከኘ ፎርከበርበ በዚህ አይነት የአስራ ሶስት ክልሶችን ፎቶ የአባትና የእናት ስም ከነፎቶ ሆላንዳዊያን ወላጅ አባቶቻቸው በወንጂና በመተሃራ ሱካር ፋብሪካ ውስጥ የነበራቸው የስራ ዛላፊነት አሁን አነዚህ ክልሶች በኢትዮጵያ ውስጥ የሚኖሩበት አድራሻ አንዲሁም በመከራ የተሞላውን ርትሙ መመ ሼዊዊጪዋጎቕምጵሯች ፓ ሀይወት ታሪካቸውን በሙሉ ገለጽኩኝ ለእነዚህ ለአርባ አመት የተረሱ የሆላንድ ክልሶች ሕይወት እኔ ሙሉ ለሙሉ ሃላፊነት መውሰድ አልችልም ማንንም ሰው የሌላውን ሰው የህይወት ፃላፊነት እንዲወስድም አልመክርም ግን ይህንን የተደበቀ ሚስጥር ቤተሰቦቻቸው አውቀው እንዲረዳዱ አፈልጋሁ ወይም አንዳንድ የአርዳታ ድርጅት ባለሙያዎች እነቪህን ክልሶች እንዲያበረታቱ ከቤተስቦቻቸው የሚገናኙበትን መንገድ ቢያመቻቹ የተሻለ ህይወት ሊኖራቸው ይችላል ብዬ አምናለሁ እኔም በምችለው አቅም እነዚህን ወንድሞቼን እንዴት ልደግፋቸው የሚል እምነትና ጽናት በውስጤ ይገዩ ነው ከኢትዮጵያ የመጣሁት ብዬ ለሜካኤልና ለሄኒካ ነገርኳቸው ሜካኤልና ፄኒካም ይህን አላማዬን ለማሳካት አንድችል የሚችሉትን ያህል ትብብር ጥረትና ማንኛውንም መስዋእትነት እንደሚያደርጉ በደስታ ገለፁልኝ በአርግጥ ሚካኤል ተገርሞብኛል አንደዚህ አይነት ጉዳይ በጣም ከባድና አስቸጋሪ ነው አንተ እንዴት በጣም ቀለል አድርገህ እንደተረዳሽው ይገርማል የቤተሰብ ጣጣ በጣም አሰልቺና ተስፋ አስቆራጭ ነገር ነው እንደዚህ አይነት ችግርና የቤተሰብ ጣጣ ብዙ ግዜ የብዙ ባለሙያዎችን እውቀት ጉልበትና ከፍተኛ ገንዘብ ሁሉ ይጠይቃል አንተ እንዴት አንደዚህ ሊቀልህ አንደቻለ ይገርማል አለኝ ከልጅነቴ ጀምሮ ይህንን ነገር ሳጠነጥን ስመሰጥበት ስታገልና ስጸልይ ነው የኖርኩት ምናልባት ለዚህ ይሆናል በእርግጥ ይህን በኢትዮጵያ የተረሱት የሆላንድ ክልሶች የሚለውን የቪዲዮ ዶክመንታሪ ፊልም ስራ ብቻዬን አልሰራሁትም ናዝሬት ከተማ ውስጥ የሚኖሩ የሰፈሬ ልጆች በአውቀት በጉልበትና የስራ ጊዜአቸውን መስዕዋት አድርግው አግዘውኛል ብዬ የተቀረጸውን ዲቪዲ ፊልም በቴሌቪዥን ለማሳየት አመሀኛው ክልስ ሥ ሩጭ ዲቪዲ ማጫጠቻውጡን ከፈትኩጎ ፊልመ በአንግለዝኛ ፐከ ኛዐቪቨስ ክጩከበኗጪበል በ ፎሀዝ በሚል ርዕስ ትረካውን ይጀምራል በዚህ የአንድ ሰአት የዲቪዲ የተቀናበረ ፊልም የሆላንድ ክልሶች ሆላንድ ኔዘርላንድ ሰሚኖሩት ቤተሰቦቻቸው ያስተላለፉት መልዕክት ለቤተሰቦቻቸው መቀራረቢያ መተዋወቱያ አንዲሆን ያዘጋጀሁት አንደሆነና ስራችንንም ለማቅለል ጥሩ አማራጭ ዛሳብ መሆኑን አስረዳሁኝ በፊልሙ ሳይ ክልሶችና እናቶቻቸው የሜናገሩት በአማርኛ ቢሆንም በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተተረጎመ ስለሆነ ለሚካኤልና ለሄኒካ ታሪኩን ለመረዳት ቀላል ሆኖላቸዋል ሁለት እንግሊዝኛ መናገር የሚችሉ ክልሶችም ዛፃሳባቸውንና ዓፍላጎታቸውን አሁን ያሉበትን የኑሮ ሁኔታና ወላጅ አባታቸውን ማግኘት አንደሚፈልጉ ያለ አስተርጉዋሚ ተናግረዋል ውድ ወንድሜ ዳንኤል አንተም አንደምታውቀው የአፍሪካና የአውሮፓ ባህል ይለያያል እንግዲህ አንተ ከመጣህ አንድ ሳምንት ሰባት ቀን ተቆጠረ ይህ ጊዜ ሰመግባቢያና ለመተዋወዉቂያ በቂ ነው ከእኛ ጋ መሆንህ አስደስቶናል አለኝ ሜካኤል እአሄም በጣም ደስ ብሎኛል ከልብ አመሰግናለሁ አልኩት «አባታችንን የሚያውቅ አንድ ሆላንዳዊ አምስተርዳም ከተ ማ የልብስ ሱቅ አሰው በጣም ሀብታም ሰው ነው ስለአንተ ታሪክ በመጽፄት ላይ አንብቦ ሆላንድ ከመጣ የሚፈልጋቸውን አይነት ልብሶችና ጫማዎች ከኔ ሱቅ መውሰድ ይችላል» ብሉ ቃል ገብቶልፃል እድለኛ ህ አዳዲስ ልብሶች ትወስዳለህ ከዚህ ሰው ጋር በስልክ ወይም በኢሜል ቀጠሮ ወስጀ በቀጠሮ ቀን ሱቁ ፄደን የምትፈልገውን አይነት ቅም ው መ መ ። የእናንተ ታላቅ ወንድም አፍሪካ ትልቅ አህጉር ነው ኢትዩጵያም ትልቅ ታሪክ ያላት ሀገር ነች እኔ ባህል አይደለሁም እኔ የአናንተ ወንድም ነኝ እናንተን ለማግኘት ብዙ ውጣ ውረድ የበዛበት ጉዞ የተጓዝኩና መስዋዕትነት የከፈልኩ በመጨረሻም ተሳክቶልኝ ከአርባ አመት በኋላ እናንተን ቤተሠቦቼን የተቀላቀልኩ ወንድማችሁ ነኝ ስለምግብ ለጠየቃችሁኝ የምነግራችሁ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ዳቦ እንቁላል ሙዝ ብርቱካን ማንጎ አስፓጌቲ ይበላልሆላንዶችም እናንተም ይህንኑ ምግብ ትበላላችሁ ምንም ልዩነት አላየሁም ከመጣሁ ጀምሮ ከሚካኤል ጋር ብስክሌት ለማድረስ ስንዞር ይህን አካባቢ አይቼዋለሁ በእርግጥ አካባቢው ንፁህ ነው ነገር ግን ገነትን ተዘዋውሬ አላየሁም ስለዚህ ከገነት ጋር የእናንተን ሀገር ለማወዳደር አልችልም ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ሽንት ቤት ልክ አንደ ሆላንድ አመፀሀኛው ክልስ ሃገር ሽንት ቤት በሰገራና በሸንት የተሞላ ነው እዚህም ያጦ አንድ አይነት ነው ልዩነት የለውም አልኩና ሁሉንም በየተራ አየንሞዕ ሳቅ በሳቅ ሆኑነ በራሳቸው ደች ቋንቋ ተነጋግረው በይበልጥ ሳቃፐውን አደመቁትሳቃቸውን ሲጨርሱ በእንግሊዘኛ ማውራት ጀሥሩ ጄራርድ ዳንኤል አንተ ኢትዮጵያ እያለህ ስለ አንተ አንከታተል ነበር ሜካኤል ከአንተ ጋር ስላለጡ ግንኙነት ስለአስር ቤት ነርህ ክአስር ቤት በፊት ስለነበረህ ህይወትህ በሙሉ አጫውተቶናል አሰኝ በልቤ በጣም አዘንኩኝ ከወንድሞቼ መደነቅን ሀዌዘ አጠብቃለሁ ለምን ዓላቅር አያሳዩኝም የምደነቅበትን ቦታ ለምን አያስጉበኙኝም በጣም መደነቅ የሚፈልግ ተፈጥሮ አለኝ አያልኩኝ ሳስብ አስር ቤት በፀሎት የተማርኩት ቃል ታወሰኝ በውስጡ ካለው ከራሱ መንፈስ በስተቀር ከሰው መካክል የአንድን ሰው ፃሳብ የሚያውቅ ማን ነው እንዲሁም ከአግዚአብሔር መንፈስ በስተቀር የአግዚአብሔርን ሀሳብ የሚያውቅ ማንም የለም ቅዱስ ጳውሎስ አሌክሳንደርም የጄራርድ ጥያቄ የእሱም ጥያቄ መሆኑን ለማሳየት ራሱን በመስማማት እየወዘወዘ ሆላንድ ሀገር ታትሞ በሚወጣው ኤንአርሲ መፅሔት ላይ ወንጀለኛ እና ነፍስ ገዳይ መሆንህ በስፋት ተዘግቧል ከልጅነት እድሜህ ጀምሮ ስላሳለፍከው የበረንዳና የእስር ቤት ህይወትህ ነው መፅሔቱ በሰፊው የሚናገረው አለኝ በፅሞና አዳመጥኳቸው አውነት ለመናገር እፄ አስብ የነበረው እገምት የነበረው እናንተ ወንድሞቼ እጃችሁን ዘርግታችሁ «ታላቅ ወንድማችን ዳንኤል እንኳን ደህና መጣህ። አለና ቀመ የሚካኤል ሚስት ኒካ ምግብ አቀረበችና ጨዋታችን ተቋረጠ በደች ቋንቋ ማውራት ጀመሩ እኒም የቀረበልኝን ምግብ በልቼ ወደ መኘታዬ ሄድኩኝ ከሰላሳ ደቂቃ በኋላ ሚካኤል መኝታዬ ድረስ በመምጣት ዴራርድና አሌክሳንደር ወደ ቤታቸው ሊመለሱ ነው አብረናቸው አስር ደቂቃ አግራችንን እያፍታታን በዚያውም አንሸኛቸው ብሱ ሲጠይቀኝ ከአልጋዬ ላይ ፈንጠር ብዬ ተነሳሁ አራታችንም በገጠራማው የፍሪዝላንድ መንደር ቀስ እያልን ስንራመድ ሚካኤል ከሁሉም ወንድሞቼ ጋር እንደዚህ በአንድ ላይ ስንጓዝ ማየት ምን ያህል ደስታ ይሰጣል አያለ በፈገግታ ጨዋታ ጀመረ እኔም ከዛሬ ጀምሮ በሁክ ቤተሠብ ውስጥ ታላቅ ወንድም ስለሆንኩኝ ደስተኛ ነኝ አስከ ዛሬ ሚካኤል ነበር ታላቅ ወንድም አሁን አኔ ከኢትዮጵያ መጥቻለሁ አልኩኝ ሜካኤል በኔዘርላንድ ደች ባህል ታላቅ ወንድም ወይንም ታላቅ እህት መሆን ከባድ ነው ቤተሠቡ በሙሉ ብዙ ኃላፊነት ያሸክምፃል ስራ ይበዛብሃል አንደዚህ በቀላል የሚታለፍ አይደለም አዲስ ዘመን መለወጫ አና የገና የልደት በአል ጊዜ ታላቅ ወንድም የምግብና የሙዚቃ ዝግጅት አዘጋጅቶ አንግዳንና ቤተሠብን ማስተናገድ ይጠበቅበታል የቤተሠብን ችግርና ደስታ የመከታተል ፃላፊነትም የታላቅ ወንድም ድርሻ ነው ዳንኤል ወንድሜ ቀላል ጉዳይ እንዳታደርገው አንተ አሁን ቤተሰባችን ነህ የአንተን ጉዳይ ፃላፊነት የወሰድኩተ በቤተሰብ ስምምነት ነው አለ ጄራርድ የሚሜካኢልን ንግግር አቋርጦ በመጀመሪያ ዳንኤል ማለት ተጥተኛ ቤተሰብ አይደለም ቀጥተኛ ቤተሰብ የምንባለው እኛ ነጭ ንፁህ የሆንን ደቾች ነን ዳንኤል የጥቁር ደም ቅልቅል ነው ይህ ደግሞ በጣም ችግር አለው ልናምንህ ሁሉ አንችልም የእኛን ቤተሰብ የደች ቋንቋ አትችልም አንተ ከእኛ ቤተሠብ ግማሽ ደም ነው ያለህ በሆላንድ ህግ ህጋዌ ያልሆንክ አፍሪካዊ ሰው ነህ የሆላንድ ፓስፖርት የለህም የእኛን ባህል መማር ይጠበቐቼብፃሃል ከዚያ በኋላ ምናልባት ልንነጋገር አእንችላለን አለኝ አሌክሳንደር የቀጥተኛ ቤተሠብን ልዩነት ዳንኤል አውቆታል አሁን ኣኔ ለቀጥተኛ ቤተሰቤና ለአንተ ዳንኤል ያለኝ አመለካከት በፍጹም የተለየ ነው በዚህ ላይ ሥራ የለህም ትምህርት አልተማርክም ወይም ሐብትና ገንዘብ የለህም ታዲያ እንዴት የታላቅ ወንድም ቦታ ይሰጥሃል ይህንን የባህል ልዩነታችን ቀስ በቀስ ትማረዋለህ ጊዜ አለህ አለ የሚያወሩት ወሬ በሙሉ አኔን የማግለል መንፈስ የነበረው ነው ከዚህ በላይ ከአነሱ ጋር ለማውራት ፍላጎት አልነበረኝም ስለዚህ ሁለቱንም ተሰናብተናቸው አኔና ሚካኤል የመጣንበትን አቅጣጫ ይዘን ወደ ሜካኤል ቤት ተመለስን ወደ ቤት እንደገባን ቢራ እየጠጣን ሚካኤል ስሰአባቴና ስለ ቤተሠቡ ያጫውተኝ ጀመር አባታችን ጁፕ ሁክ የሁለት ዓመት ህፃን ልጅ በነበረበት ወቅት ኢንዶኔዥያ እስር ቤት ውስጥ ተስቃይቷል ተገርፏል ተንገላቷል ምግብ በበቂ ሁኔታ አላገኘም ከዚህ የእስር ጊዜ በኋላ አባታችን በሆላንድና በጀርመን ትልልቅ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ጥናት አድርጓል አመፀኛው ክልስ አባታችን በአስቸጋሪ የመከራ ህይወት ውስጥ ስሳሰፈ በልደነቱ ያየው መከራ አሁንም ድረስ ያስደነግጠዋል አንድ ጊዜ በልጅነትህ የተቀረሀብህን ነገር ለመቀየር የስነልቦና ህክምና ያስፈልሣሃል አዲስ ስልጠናና ትምህርት ተሰጥቶህም ቶሉ ከህሊናህ አይጠፋም አባታችንም አሁንም ድረስ ትምክህተኛ ንዴተኛና ጀብደኛ ነው አባታችን ሰባት መጽሐፎች ጽፏል ከሰባቱ መፅሐፎች ውስጥ አንዱም መፅሀና ለህትመት አልበቃም አባታችን ሃብታም ይሁን ደሃ ማወቅ ለሁላችንም ይከብደናል መጠጥ አይጠጣም ሲጋራ አያጨስም ስፖርተኛ ነው የጎለፍ ጨዋታ ይከታተላል አሱም ይጫወታል የዩኒቨርሲቲ ተማሪ በነበረበት ወቅት የቦክስ ስፖርት ይጫወት ነበር ለረጅም ዓመታት ስለአንተ ምንም ተናግሮ አያውቅም በመጨረሻ አኔ አንተን ካወቅኩህ በኋላ አናቴን ደጋግሜ ስለ አንተ ስጠይቃት ዳንኤልን አውቀዋለሁ ህፃን አንደነበረ ኢትዮጵያ ውስጥ አይቼዋለሁ ብላ አንደምታውቅህ ነግራኛለች እናቴ አንተን አያወቀች በህይወት መኖርህን ለእኛ ለወንድሞችህና እህቶችህ ባለመናገሯ የጥፋተኝነት ስሜት ይሰማታል የአንተን ታሪክ በመፅሔት አንብባ አዝናለች ፕፋተኛ ነኝ ብሳ ደግማ ደጋግማ ነግራኛለች በዚህ የተነሳ አንተን ማየትና ማነጋገር እንደማትፈልግ ነግራኛለች ይቅርታ አድርግላት ዳንኤል አለኝ ዝም ብዩ አስተዋልኩት ሚካኤል መልስ ልሰጠው አለመፈለጌን ሲረዳ ንግግሩን ቀጠለ አሁን እኔ ቤት መኖር ከጀመርክ ግዜ ጀምሮ ዳንኤል ምን አይነት ሰው ነው ምን እየሰራ ነው ጤንነቱ አንዴት ነው በቅሪ ህይወቱ ምን ለማድረግ አቅጻል እያለች በቀን በቀን ትደውልልኛለች እኔም ያየሁትን የተረዳሁትን የሰራኸውንና የተጫወትነውን ሁሉ አነግራታለሁ እናቴ ከአባቴ ጁኘ ሁክ ጋር ሰለሳ አምስት ዓመት » ሥካ በትዳር ስትኖር ደስተኛ አልነበረችም በድንጋጤና በፍርሃት ጭምር ነበር የምትኖረው ከአባቴ ጋር ሰላሳ አምስት ዓመት ከኖረች በኋላ በሀሪውን መቋቋም ስላቃታት ሰብቻዋ መኖር ጀምራለች እናቴ አሁን ሰላማዊ ህይወት አእያጣጣምኩኝ ነው ነዓ ወጣሁ እያለች ለቤተሠብ ሁሉ ታወጠራለች ከአባታችን ጋር መፋታቷን አንደ ትልቅ ድል ትቁጥረዋለች አለኝና አሁንም እኔ አንዳወራ ጨዋታውን ገታ አደረገ እኳ ግን መስማትን መረጥኩና በዝምታዬ ፀናሁ የእሱን ጨዋታ መስማት አንደፈለኩ ሜካኤል ገብቶታል አባታችንም አንተ አዚህ ሆላንድ እኔ ቤት መኖር ከጀመርክ ምሮ በቀን በቀን በስልክ ስለአንተ ሁኔታ ይጠይቀኛል አንተን ልጄ ነው ብሎ የመቀበል ትልቅ ችግር አለበት አባታችን በህፃንነቱ በግሰፃ በቅጣትና በፍራቻ ያሳለፈው ህይወት ተፅዕኖ አሁንም በሰባ ዓመቱ አንኳ አአምሮው ውስጥ አለ ከትናንት ወዲያ የአኔ መኖሪያ ቤት አካባቢ ሆቴል ፈልጌ አልጋ እንድይዝለት ጠይቆኝ ነበር ዛሬ ደግሞ ስልክ ደውሎ ሃሳቡን በመቀየር አልመጣም። እፄም ልጆቼም ደህና ነን አንድ ቁም ነገር አለኝ ከአንፒ በስተቀር ማንም ሊረዳኝ አይችልም የቤተሠብ ጉዳይ ነው ታላቅ ወንድማችን ከአፍሪካ ኢትዮጵያ አስር ቤት ተፈትቶ አሁን አዚህ ሆላንድ አኔ ቤት መኖር ከጀመረ አንድ ሳምንት አልፎታል የዚህ ታሳቅ ወንድሜን ታሪክ በአጭሩ ልንገርሽ አባታችን ኢትዮጵያ ለስኳር ፋብሪካ ግንባታ በሄደበት ወቅት ክአንድ ጥቁር ኢትዮጵያዊት ሴት ጋር ለሁለት አመት በፍቅር ይኖር ነበር የአባታችን የመጀመሪያ ልጅ የሆነው ወንድሜ ዳንኤል ሁክ በዚህ ወቅት ተወለደ ዳንኤል የአንድ ዓመት ህፃን አያለ አባታችን ጁፕ ሁክ ከእኔ አናት ጋር የፍቅር ግንኙነት ጀመረ ዳንኤል ሁክ የሁለት ዓመት ህፃን በነበረበት ወቅት አኔ የስድስት ወር ፅንስ ነበርኩኝ አናቴ እኔን ያረገዘችኝ ኢትዮጵያ ወንጂ ስኳር ፋብሪካ ውስጥ በምትሰራበት ወቅት ነው አናቴ ዳንኤልን ታውቀዋለች አኔን ስላረገዘችና ከአባቴም ጋር ናቅር ስለነበራት ከኢትዮጵያ ለቅቃ ለመውጣት ወሰነች አናቴ በሰራችው ስህተት ፀፀት አድሮባታል ዛሬ ዳንኤልን ማግኘቴን ስታውቅና አዚህ አኔ ቤት መኖሩን ስነግራት የልብ ፀፀቷን ነግራኛለች በዚህ ያለፈ ታሪክ እናቴ ራሷን እንድትጎዳ አልፈልግም በቀን ሁለት ጊዜ ስልክ ስትደውልልኝ ዳንኤል ደህና ነው በሰላምና በፍቅር ነው ያላችሁት አያለች ትጠይቀኛለች ዳንኤል አሁን አርባ ዓመት የሞላው ሙሉ ሰው ነው አርባ ዓመት ሙሉ አባቱን አይቶት አያውቅም አባታችን እናታችን አያታችን በማወቅም ይሁን ባለማወቅ ዳንኤል ላይ ትልቅ በደል ፈዕመዋል። » ብሎ ቢጮህብኝስ ማጣት ክፉ ነገር ነው አሁን አኔ ያጣሁኝና የተቸገርኩኝ ሰው ነኝ ስለዚህ የፈለገው ቢሆን መጠየቅ አለብኝ አያልኩ ሳላስበው ሆቴሉ በር ላይ ደረስኩ ወደ ሆቴሉ ሬስቶራንት ስገባ አባቴ ትኩስ ቡና አና ኬክ እየበላ አገኘሁት ዳንኤል ብሎ ብድግ ብሎ ጨበጠኝ እኔም ወተትና ኬክ አዝዢ አባቴ ፊት ለፊቱ ላይ ቁጭ አልኩኝ አባቴ ጁፕ መቼም ከአስራ ሁለት አመት እስር በንላ በቅርቡ አንደተፈታሁኝ ታውቃለህ በማለት ንግግሬን ጀመርኩ አም አውቃለሁ ልክ ነህ ዳንኤል አለኝ አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ የጀመርኩት ስራ የለኝም ጓደኛም የለኝም ገንዘብ ስጠኝ የምለው ወንድምም ኢትዮጵያ ውስጥ የለኝም እናም ቀጣዩን ህይወቴን የምመራበትና ትንሽም ቢሆን ራሴን የምችልበትን መቋቋሚያ ገንዘብ እአንድትሠጠኝ አፈልጋለሁ አልኩት ረ አመፀኛው ክልስ አዱን ደረቱ ላይ አጣጥፎ የሚያዳምጠኝ አባቴ ኣንድናዛገር በዝምታ አየኝ አጌም ማግባባቴን ቀጠልኩ አንግዲህ አንተም አንደምታውቀው ወደ አዚህ የመጣሁበትን የአውሮፕላን ትኬት የገዛልኝ ሚካኤል ነው አሁን አሱ ብስክሌት ሱቅ አየሰራሁ ስለሆነ በቀን ምሳ ዮሮ ይከፍለኛል ሚካኤል ቤት እበላለሁ አጠጣለሁ እተኛለሁ ይፄ ለእኔ ትልት እርዳታ ነው ይህ አንዳለ ሆኖ አንተም ደግሞ የተወሰነ ገንዘብ ብትሰጠኝ የራሴን ስራ አየሰራሁ መኖር እችላለሁ አልኩት ጨረስክ ወይስ ሌላ የምትለው ነገር ካለህ ልስማህ። አለኩት ሙሉ ስሙን ጠርቼ ነቃ ብሎ አየኝ በአሁን ሰዓት ስለ ጀራርድና አሌክሳንደር ሃሜት አላወጠራም ምክንያቱም የምኖረው በወንድማቸው ቤት ነው አዲስ ቤት ሳልሰራ አሁን የምኖርበትን አሮጌውን ቤቴን በአሳት አላቃጥለውም አሁን በጣም ደዛ ነኝ እነሱን ተጠግቼ ነው የምኖረው ስለ እነሱም ስም ጠቅስህ ምንም ነገር አትፃፍ ብዬ መለስኩለት ኩን ተጨማሪ አንዳንድ ጥያቄዎችን ጠየቀኝና ሌላ መናገር የምፈልገው ነገር ካለ ሊሰማኝ ዝግጁ መሆኑን ከሌለኝ ግን በአሱ በኩል መጨረሱን ነገረኝ እአኔም ጨርሻለሁ ምንም የምለው ነገር የለኝም አመሰግናለሁ ብዬ ጨበጥኩት እኔም በጣም አመሰግናለሁ ዳንኤል የግል ታሪክህን በመፅሐፍ መልክ አእአንዳዘጋጀህ ሚካኤል ነግሮኛል በጣም ጥሩ ይሆናል የሚል እምነት አለኝ ስለዚህ ይህንን መፅሐፍህን በርትተህ ጨርስ አኔም በተከታታይ በጋዜጣዎች ላይ ስለመዕሃፍህ አስተያየት ልሰጥልህና ላስተዋውቅልህ እችላለሁ ከበረታህ ከዚህ በኋላ በሆላንድ እውቅና ታገኛለህ መፅሐፍህም ብዙ ገንዘብ ያስገኝልሃል አለኝ ኩን የተናገራቸው ቃላቶች ልቦናዬን በደስታ ሞሉት ገንዘብ የማገኝበትም ግዜ ቅርብ አድርጌ አስሰብኩት በአርግጥ በልቤ ውስጥ ያለጡ አላማዬ አንድ ብቻ አይደለም ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ የሆላንድ ክልሶች አደራም አለብኝ ነገር ግን አሱን ጉዳይ አሁን እንዳላነሳው ሜካኤል ቃል አስገበቶኛል የእነሱም ገዳይ የሚነሳበት ግዜ ሩቅ እንደማይሆን ግን ልቤ ይነግረኝ ነበር ጋቤጠኛጡ ኩን ቃለ ምልልስ ማድረጉን ሲጨርስ ለመሄድ ተነሳ በከፍተኛ ሞራል በድጋሚ ጩበጠኝና በሚቀጥለው ሳምንት ታትሞ በሚወጣው የእሁድ ጋዜጣችን ላይ ታሪካችሁን አናወጣዋለን አለንና ሚካኤልንና እኔን በትልቅ ዲጂታል ካሜራ በርከት ያሉ ፎቶዎች አንስቶን ተሰናብቶን ሄደ አኔም ሚካኤል ወደሰጠኝ መኝታ ክፍል ገባሁና አንድ ወረቀት አውጥቼ የሚሰማኝን ስሜት መፃፍ ጀመርኩ መባኢ ተስፋዬንና ልቤን የሰበሩ ፃዘኖቼን በህይወቴ ውስጥ የእኔን ሸከም የሚጋራኝና የእኔን ሩጫ የሚሮጥልኝ ማንም አለመኖሩን በልቤና በአእምሮዬ ውስጥ ያለውን ህልሜን አውን ለማድረግ ማንኛውንም መስዋዕትነት መክፈል ግዴታዬ መሆኑን እጄንና አግሬን በብረት ሰንሰለት አስሬ ነፍሴን ወደ ገደል አልከታትም የረሃብና የእጦትን ህመምና ስቃይ በድጋሚ ላለማየት የምፈልገውን አይነት ህይወት ለመኖር ከባድ እንደሆነ የበተንኩት መንፈሴ ይነግረኛል ስለዚህ ይህንን አንድ ያገኘሁትን ወንድሜን ሚካኤልን በንቃት ማገልገልና መታዘዝ እንደሚገባኝ ተሰምቶኛል ከዚህ አስተሳሰቤ የመነጨ የተስፋ ብርሃን ወደ እኔ ሲመጣ ተሰማኝ ወዲያውኑ ያሸነፍኩም መሰለኝ ኩራትም ተሰማኝ ሃዘንና ተስፋ መቁረጥ ከውስጤ ተነቅለው ወጠ እኔ ብዙ ስቃይ ተስፋ መቁረጥና የሚከረፋ ህይወት አይቻለሁ አሁን ግን በአኔ እና በሚካኤል የዚህ ተቃራኒ የሆነ ህይወት ይታየኛል በአፄ እድልና ጥረት ከሚካኤል ጋር ኢትዮጵያ ውስጥ የተረሱትን እህት ወንድሞቼን ከባርነት ነፃ ቁ ተ መመመ እ መጅ ለጅ ሠ ጐ አመበኛጡ ክልስ አወጣቸዋለሁ አያልኩኝ ምኞቴን ፃናኩኝ ሚካኤል ዐወደ አኔ መኝታ ቤተ መጣና ገረበብ ያደረኩትን በር ከፍቶ ዛሬ የእኔ ጎረቤት የሆነ ወጣቶች አንተን ዳንስ ቤት ጠስደው ሊያዝናኑህ ይፈልጋሉ ዛሬ ቅዳሜ ስለሆነ ምሽቱን አብረዛቸው ጨፍር ይንስ ብሎ ፃምላ ዩሮ ሰጠኝ ተነሳሁና ልብሴን ቀይራ ከሚካኤል ጋር ወደ አንግዳ መቀበያው ሳሉን ፄድን ሳሎኑ ውስጥ አምስት ነጭ ደቾች ዳንኤል ሁክ። ሚካኤልም ቢሆን ለከንቲባው ሊያስረዳው ሞክራል ነገር ግን ስውዬው የሚገባው አይነት ስው አይደለም የሚሰማንና የሚቀበለን ሰው አይደለም ዳንኤልን በህፃንነቱ ስላሳስመዘገብከው ዜግነትም ሆነ ፓስፖርት አይሰጠውም ነገር ግን የሆላንድ ፓስፖርት ለማግኝት ሁለት አማራጭ ብቻ አለው አምስት አመት ሆላንድ አገር ከኖረ አና የደች ቋንቋን ከተማረ ፈተናውን ካለፈ ዜግነት ይወስዳል ሆላንዳዊት ሚሜስት ካገባ እና ቋንቋውን ከተማረ በሦስት ዓመት ጊዜ የሆላንድ ፓስፖርት ይሰጠዋል ህጉ የሚያዘው ይሄፄንን ነው ይላል ስለዚህ ነገውኑ እኔ አና አንተ ፍርድ ቤት እንቀርባለን አለኝ አባቴ ይህንን ጥረት በማድረጉ ገረመኝ በአባቴ ላይ በተመሳሳይ ግዜ ሁለት ተፃራሪ ባህሪያትን ምህረትንና ጭካሄን አለመተባበርና መተባበርን ተመለከትኩበት እኔም ነገሩን ቀለል አድርጌ ለአባቴ እሺ ብይ መልስ ሰጠሁት አባቴ አንዳለው በማግስቱ ከጀራርድ ጋር ሚካኤል ቤት መጣ ሚካኤል ስራ ስለነበረበት የብስክሌት ሱቁ ውስጥ ሲቀር እኛ ሶስታችን ተያይዘን ወደ ፍርድ ቤት ሄድን ፍርድ ቤት አስክንደርስ ድረስ ምንም አልተነጋገርንም አባቴ በቀጥታ ወደ አንድ ቢሮ ሲገባ አኔና ጀራርድ ከውጪ ሆነን መጠበቅ ጀመርን በንዴት ፊቱ የቀላው ጀራርድ በረጅሙ ተንፍሶ የአባቴን ስም በጋዜጣ ላይ አዋርደህ ስታበቃ እንዴት ከእሱ ጥሩ ነገር ትፈልጋለህ አባቴ ይህንን ጋዜጣ አላነበበውም አንጂ ቢያነበው ኖሮ ዳግመኛ በአይኑ ሲያይህ አንኳ አይፈልግም ነበር ለነገሩ ስለአንተም ቢሆን ጋዜጣው ጥሩ ነገር አላወራልህም ኢትዮጵያ ውስጥ የኖርክ ነፍሰ ገዳይና ሌባ እንደሆንክ አስር ቤት ውስጥ አድሜህን የጨረስክ ሰው መሆንህን ነው የዛፈው አለኝ ነገር ፈልጎ ሊጣላኝ መኙ መ ሥ ሥ ኣመፀኛው ክልስ ሥ ፈልዓል እኒ ደግሞ አባቴ የጀመረውን ነገር እስኪጨርስልኝ ድረስ ሁሉንም ነገር ታግሼ ማሳለፍ እንዳለብኝ አምቕያለሁ። አልኩ ደስታ ፈንቅሎኝ ምሳ ስዓት ሲደርስ የሚካኤል ሚስት ፄሄኒካ ያዘጋጀችውን ምሳ አቀረበች የሚካኤል ልጆች ምሳቸውን በልተው ወደ ትምህርት ቤት ከመፄዳቸው በፊት ሁሉንም ጋዜጠኞች በየተራ አየጨበጡ ተዋውቀዋቸው ፄዱ ጂ እ አመፀኛው ክልስ ምሳችንን በልተን ስናበቃ ቡናና ሻይ አየጠጣን ጨዋታችንን ቀጠልንገ ሂራርድ ዴላንግ ምናልባት አንዳንድ አባቶች በተለያየ ምክንያት በህይወት ላይኖሩ ይችላሉ ስለዚህ እህቶች ወንድሞች አጎቶች ወይም አክስቶቻቸው ሊኖሩ ስለሚችሉ እነሱንም መፈለግ ይኖርብናል አነዚህን የክልሶች ቤተሰቦች የሆነ ሆላንዳዊያን ኢትዮጵያ ውስጥ የደም ተወላጅ አህት ጠይም ወንድም እንዳላቸውና ለመተዋወቅ ፈቃደኛ መሆናቸውን ቤት ለቤት በር እያንኳኳን ማናገርና ማሳወቅ አለብን ስለ ሆላንድ ኔዘርላንድ ነዓ ፃገር ነው ማንንም ሰው አስገድዶ የደም ምርመራ አንዲያደርግ ማድረግ አይቻልም ማንም ሰው ይሄንን አድርጊ ብሎ ሚስቱን አያስገድድም አባትም ልጁን አያስገድድም በፍቅርና በስምምነት ብቻ መጠየቅ ይቻላል እዚህ ኔዘርላንድ ውስጥ ወታደር ቤት ብቻ ነው ግዳጅ ያለው አለቃው ያስገድደዋል እንቢ አልታዘዝም ካለ ይቀጣል ይሄም ቢሆን ወታደሩ ስራውን ስለሚወደው ብቻ ነው የሚቀጣው እንጂ ባሪያ ሆኖ አይደለም የደች ወታደር ወታደር ቤት ሲገባ አካሌን ህይወቴን ሰጥቻለሁ ብሎ ቃል ገብቶ ነው ወታደሩን የሚቀላቀለው አንግዲህ ከዳንኤል ሁክ ጋር ሆነን ቤት ለቤት ዞረን የተጠፋፉ ቤተሠቦችን የማገናኘት ስራ ለመስራት እንሞክራለን የቀይ መስቀል አባል የሆኑ አንድ ወይንም ሁለት ባለሙያዎች አብረውን ይኖራሉ የሆላንድ ቀይ መስቀል የተጠፋፉን የቤተሰብ አባላት የማገናኘት ስራ ብቻ የሚሰራ አንድ ራሱን የቻለ ዲፓርትመንት አለው ኑ ዋነኛው ስራቸው ይፄ በመሆኑ አካሔዳቸው በእውቀት የተደገፈ ነው ብዙ አቋራጭ መንገዶችንም ይጠቀማሉ የስልክ ቁጥር ማውጫ ላይ ስም ማፈላለግ በኢንተርኒት በፌስ ቡክ በማቪጋጃ ቤት መዝገብ አመፀኛው ክልስ ሥ በማገላበጥ እና በተለያዩ ዘዴዎች ለማግኝት ይሞከራል ስራው ከባድና አሰልቺ ሊሆንብን ይችላል ነገር ግን ይሳካልናል ብሰን ተስፋ አናድርግ አለ ማርክ ቫንደር ወርና አልበርት ፄንድሪክስ ላፕቶኙን ዘርግቱ ለሁለት የእርዳታ ድርጅቶች አጫጭር መልዕክት በኢሜል ላከላቸው አእነዚህን የአርዳታ ድርጅቶች አውቃቸዋለሁ ፈጣን መልስ ነው የሚልኩት በኢትዮጵያ የተረሱ ኔዘርላንዳዊያን ክልሶችን ሊረዱዋቸው ይችላሉ ለማንኛውም ዳንኤል በኢትዮጵያ ስለተረሱት ሆላንዳዊያን የቀረፀውን ዶክመንታሪ ፊልም አንድ ዲቪዲ ኮፒ አድሬጌ መውሰድ እፈልጋለሁ ምክንያቱም ይህንን ፊልም እርዳታ የሚሰጡ ድርጀቶች ማየት አለባቸው አለ ላፕቶኾን እየነካካ ምናልባት ተጨማሪ ዲቪዲ ሊያስፈልገኝ ይችላል ብዬ ጉርፍ በመያዜ ካመጣሁዋቸው የዲቪዲ ፊልሞች መካከል ፈጠን ብዬ ሁለቱን ዲቪዲ ኮፒ ለአልበርት ሰጠሁት አመስግናኝ ቦርሳው ውስጥ ከተታቸው አሺ ለዛሬ በዚሁ አናብቃ አሁን በዚህ ጉዳይ ማናጀራችንን ማሳመኑ ሁለተኛ ስራችን ነው ስለዚህ ቢያንስ የአንድ ሳምንት ጊዜ ይጠይቃል ስራው ተገምግሞ ከታየ በኋላ በድጋሚ እዚህ ቤት እንገናኛለን ስቱዲዮ ውስጥ መስራት ያለብን ብዙ ስራ አለብን አዲስ ነገር ካለ በስልክ ወይም በኢሜል መልዕክት ለሜካኤል እንልካለን መልካም ግዜ አለ ሚስተር ወርፍ አየጨበጠን ዳንኤል እኔና አንተ የፊታችን ስኞ መገናኘት አለብን ሰኞ ጠዋት ሁለት ስዓት ብመጣ ይመችሃል። » ብዬ ጠየኳት ባሌ በአደጋ ህይወቱ አልፏል በባሎን አየር ላይ ሲሽከረከር አደጋ ደርሶበት ለሁለት ዓመት ያህል ሆስፒታል ተኝቶ ሲታከም ነበር ዶክተሮች ሊያድኑት አልቻሉም አናም ሞተ የጎልፍ ጨዋታ ይወድ ነበር ለዚህ ነው እኔም የጎልፍ ጨዋታ ማየት የማዘወትረው አለችኝ የሚገርምሽ እኔም ሚስት የለኝም የሴት ጓደኛ እየፈለግሁኝ ነው አልኳት ፈገግ ብዬ አንተ በጣም ቀልደኛ ሰው ነህ ሲመችህ ደውልልኝ አለችኝና ተሰነባብተን ተለያየን አነዴራርድ ወዳሉበት አካባቢ በፍጥነት ሄፄድኩኝ ጀራርድን የማውቀውን ሰው አግኝቼ ነው አልኩት አሁን አኮ አንተ እዚህ ፃገር ታዋቂ ሰው ሆነሃል የቢጊህም ታሪክ ዋና ትኩረት በአንተ ሪያ እያጠነጠነ ሌሎች ክልሶችን ለማሳየት ጨኤጨሙመሏፀበመ አመበኛጡ ክልስ ነው የሚሞክረው እዚህ አልቻ ውስጥ ይኖራል ብለን ልናገኘው የፈለግነው ሜስተር ናበር ለግዜው ጀርመን ዛገር የሚደረግ የፈረስ ውድድርን በዳኝነት ለመምራት ተመርጦ ተልኳል ከሦስት ቀን በኋላ ይመለሳል ሙሉ አድራሻውጡን አግኝተናል ሁለት ሴት እና አንድ ወንድ ልጅ አንዳለው ሰምተናል የልጆቹንም ስም አግኝተናል ስለዚህ ዛሬ ምሽት በኢንተርኒት ስለነሱ መረጃ ለማግኘት እሞክራለሁ አሁን ግን ጊዜያችንን ለመቆጠብ ወደ ክርኒንገን ክልል ፕሮቪንሲ እንሂድ አለን ክርኒንገን እንደደረስን ማርክ ቫንደር ወርፍና አልበርት አንድሪክስ ሰላምታ ሰጡንና በካሮ ቴሌቪዥን አርማ ባሸበረቀ ማርቼዲስ መኪና ተከተሉን ከአስራ አምስት ደቂቃ ጉዞ በሏላ ሁላችንም ከመኪናችን ወርደን ተጨባበጥን የእስክንድር ፉርኔና የአበበ ደ ሃር ቤተሰቦች የሚኖሩት በዚህ ሰፈር ስለሆነ የሁለቱንም ቤተሰቦች ለማነጋገር ነበር እነጀራርድ እዚህ ቦታ የተቀጣጠሩት ጠደ አንድ ቪላ ቤት ደጃፍ ተጠግተን የቤት ቁጥሩ አንድ መቶ አስራ ሁለት መሆኑን ጄራርድ ዴ ላንግ አረጋገጠና የደውል መጥሪያውን ተጫነው የሚስተር ፉርኔ መኖሪያ ቤት ይሄ ነው አለን ጄራርድ በሩን የከፈተው ሰው ረጅም ሉጫ ፀጉሩ ነጭ ሽበት ወርሶታል ቁመቱም በጣም ረጅም ስለሆነ ሁላችንንም በርቀት ሳይቸገር ነበር የጨበጠን ጀራርድ ዴ ላንግ አባላለሁ ከካሮ የቴሌቪዥን ፕርሮግራም ብሎ ጀራርድ ራሱን ለሰውዬው አስተዋወቀው ዴቪድ በርግ ቀይ መስቀል ቤተሰብ አፈላላጊ ድርጅት ዋና አማካሪ አመሀኛው ክልስ ጊ አለ የቀይ መስቀሉም ሰውዩ ማርክ ቫንደር ጠርፍና አልበርት አንድሪክስም ራሳቸውን አስተዋወቱቁ በሩን የክፈተው ሰጡዬ ወደ አፄ ዞሮ በጥያቂ አይን ሲመለከተኝ ፈጠን አልኩና ዳንኤል ሁክ አባላለሁኝ ብዬ ራሴን አስተዋወኩት ሽማግሌው እምስታችንንም በደንብ ተመለከተንና ሚስተር ፉርኔ እባላለሁ ብሉ ስሙን ካስተዋወቀ በጊላ ወደ መኖሪያ ቤቱ እንድንገባ ጋበዘን ተደም ብለን በስልክና በኢሜል ከሚስተር ፉርኔ ጋ ተነጋግረን ነው የዛሬውን ቀጠሮ የያዝነው በዚህ አጋጣሚ ሚስተር ፉርኔን ማመስገን አፈልጋሰሁ አለ ጄራርድ ጄራርድ ዴ ላንግ ወደ እኔ እየጠቆመ ዳንኤል ሁክ ይባላል ኢተዮጵያ ውስጥ ወጠንጂ ስኳር ፋብሪካ ሲቋቋም ነበር ክከሆላንዳዊ አባትና ከኢትዮጵያዊት እናት የተወለደው አሁን ከአርባ አመት በኋላ ለመጀመሪያ ግዜ ሆላንዳዊ ወላጅ አባቱን በአካል አግኝቶታል ዳንኤል ከኢትዮጵያ ይዞት የመጣው ማስረጃ አንደሚያሳየው ሚስተር ፉርኔም ኢትዮጵያ ውስጥ እስክንድር የሚባል ወንድ ልጅ አንዳለህ ነው የእስክንድር ወላጅ አናት በሚስተር ፉርኔ ቤት ውስጥ በምግብ ማዘጋጀትና በፅዳት ስራ ታገለግል ነበር ከሚስተር ፉርኔ ጋ ለሁለት አመት ያህል በቤት ሰራተኝነት መቆየቱዋንና በዚህ ግዜም ድብቅ የፍቅር ግንኙነት እንደነበራችሁ ተናግራለች አለና ጀራርድ ዴ ላንግ ንግግሩን ለጊዜው ገታ አደረገ ሚስተር ፉርኔ የአእናትየው ስም ማን ይባሳል። ብላ በአይኖቿ ውስጥ የሚታየውን የጥቁር ጥላቻ በንዴት ጭምር ገለፀች አውነት ቢሆን አንኳን አነዚህ በፎቶ የማያቸው ክልሶች በሙሉ የስህተት ልጆች ናቸው አያለች ተውረገሪገኸ ሚስተር ጄራርድ ምናልባት አንተ ምንም ሳታውቅ የሚጠቀምብህ ሰው ከዚህ ጉዳይ ጀርባ ይኖር ይሆናል ይህ ተንኮለኛ ሰው እኔን ለማስፈራራት ለማስገደድ ለማዋረድ የሚፈልግ ይመስለኛል» አለች የቀይ መስቀሉን ሰራተኛ ሚስተር ዴቪድ በርግን በዚህ ጉዳይ ማንንም ማስገደድና ማንም ላይ ተፅእኖ ማድረግ አትችልም እኔንም ለማሳመን ባትጥር ይሻልፃል እፄ ለአራት ዓመት በክርስትያን ፖለቲካ ፓርቲ ውስጥ ትልቅ ሥራ ላይ የምገኝ ሰው ነኘ አኔን ማን አየተከታተለኝ እንደ ሆነ ጠንቅቄ አውቀዋሁ ይህ የምታወሩት በሙሉ ስህተት ነው ምናልባት የዚህን ሰው ቤተሰብ በሌላ አካባቢ መፈለግ ትችላላችሁ አሁን ቤተሠቦቼን እየጠበቅሁኝ ነው ይህ የምትሉት ሰውን አላውቅም ብላ ከቤቷ አእንድንወጣላት ጠየቀችን አኛም የአክብሮት ሰላምታ ሠጥተን ተሰናበትናት ጄራርድ ዴ ላንግ በንዴት ጦፈ ማንም ሰው እንደዚህ አጣጥሎትና አናንቆት እንደማያውቅ ይገልፅልን ጀመረ ይህቺ ሴት በፖለቲካ በጣም የሰከረች ስለሆነች እያንዳንዱን ገጠመኝ የቀን ተቀን እንቅስቃሴዋ ውስጥ የሚገጥማትን በሙሉ ከፓለቲካው ጋር አያመሳሰለችና እያቀራረበች ትተረጉማለች እፄ የተረሳውንና አዲስ እንግዳ ወንድም ነበር ይላት የመጣሁት ፎቶውንም ለማየት አስጠልቷታል አሁን በቅርቡ እስከ ዘጠኝ ሚሊዮን ህዝብ በሚክታተለው ካሮ ጩር የቴሌቪዥን ፕሮግራም የተረሱ ወንድምና እህቶች ታሪክ ሲቀርብ የእሷም ቤተሠብ መስማቱ አይቀርም በአርግጥ አባቷም ሆነ እናቷ ኢትዮጵያ መተሐራ ስኳር አመፀኛው ክልስ ሽ ፋብሪካ ዛሃል ለሥራ ጉዳይ መኖራቸውን አረጋግጣለች ይሄ ለአኔ በቂ ነውቡ አሄ ተስፋ የማደርገጡ ሁሉም በደስታ እጄን ዘርግቶ ይቀበለኛል ብዬ ነው አሁን ወደ ቀጣዩ ቀጠሮዬ እንሂድ ብሎን በራሱ መኪና መብረር መርን ሂራርድ ዴ ላንግ መኪናውን አየነዳ ከሚሜስተር ሃምለርስ ጋር በስልክና በኢሜል መልዕክት ተለዋውጠናል የኤችቪኤ ፕላንተር የነበረ ሰው ነው ኢትዮጵያ ውስጥ ጠንጂ ስኳር ፋብሪካ አካባቢ ወንድ ልጅ አለህ አባቴን አገናኙኝ ብሉ መልዕክት ልኳል ብዬ በስልክ ከነገርኩት በኋላ ነው በኢሜል መልእክት መለዋወጥ የጀመርነው አበራ እድለኛ ሳይሆን አይቀርም ሚስተር ዛፃምለርስም ልጅ ይኖረኛል ብሷል ሚስተር ፃምለርስ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሁለት ሴቶች ጋር የፍቅር ግንኙነት እንደነበረው አምኖልኛል አሁን ከሱ ጋር በቀጠሮው ሰዓት ነው የደረስነው ብሎ አጫወተኝ የቤት ቁጥር እያየን የቤት ቁጥር አስራ ስድስት ላይ ስንደርስ በሩ ላይ ያለውን የመጥሪያ ደውል አቃጨልን በሩ ተከፈተ የራስ ፀጉሩን ሽበት የወረረው ረጅም ሰውዬ ሠላምታ ሰጥቶን አየተቻኮለ ሁላችንንም ወደ ቤት አንድንገባ ጋበዘን ዴራርድ ራሱንና እኛን ለሰውዬው አስተዋወዉቀና የመጣንበትን ዓላማ በደች ቋንቋ ለሚስተር ፃምለርስ በአጭሩ አስረዳው ሚስተር ሃምለርስ ቡና ለሚፈልግ ቡና ሻይ ለሚፈለግ ሻይ እየቀዳልን ወደ መጣንበት ጉዳይ ገብቶ ጥያቄዎችን ያዥጎደጉድ ጀመር ዴቪድ በርግ ሻዩን ፉት ብሎ ስኒውን ጠረጴዛው ላይ መልሶ አስተመጠውና ከኢትዮጵያ ወንድ ልጅህ ነኝ የሚል አበራ ሃምለርስ የሚባል ሰው የራሱን ፎቶዎችና ፊልም ልኮልዛህል ብሎ ንግግሩን አቆመ መመ መመ ብ ሥፖ ሥ ሥ ሥሥ ረ አመፀኛጡ ክልስ ሥ የእናቱ ስም ማን ይባላል የአናቱ ፎቶስ አላችሁ። የእሱንስ ፎቶ ልታሳዩኝ ትችላላችሁ በጣም ረጅም ጌዜ ነው ባለቤቴም ምንም የተናገረው ነገር የለም ዕፎ ያስቀመጠው ደብዳቤ ማስታወጓሳም የለም በጣም እንግዳ የሆነ ነገር ነው የሆነብኝ አያለች ጄራርድ የሰጣትን የለማን ህይወት የሚያሳይ ዲቪዲ ፊልም ማየት ጀመረች በፊልሙ ላይ የሚታየውን የለማን እንቅስቃሴና መልፅክቱን በእንግሊዘኛ እየተረጎምኩኝ ነገርኳት ካትሪን ባየችውና በሰማችው የለማና የተቀሩት የሆላንድ ክልሶች በመከራ የተሞላ ህይወት ሁሉ በጣም አዘነች ፊልሙን አይታ ስትጨርስ ዳንኤል ሁክ ወንድሙ ቤት ነው የሚኖረው ወንድሙ ሜካኤል መኖርያ ቤት ቀጠር እይዝና ስለለማ በስፋት እንነጋገራለን ይህንን ታሪክ ለሁሉም የቤተሰቡ አባል ማሳወቅ አለብኝ ከተቻለ ቤተሰብ በሙሉ እንዲረዳው እጠይቃለሁ አለች ለረጅም ግዜ የተጠፋፉ ቤተሰቦችን ለማገናኘት በምንሰራበት ወቅት ብዙ አይነት ችግሮች ያጋጥሙናል ምንም ነገር ከማድረግሽ በፊት ወይም ይህንን ዜና ለሌሎች ቤተሰቦችሽ ከመንገርሽ በፊት የደም ምርመራ ወክል እንድታደርጊ አመክርሻለሁ የለማን እና ከሚስተር ቫን ደ ቦርን ወንድሞች ከአንዳቸው ጋር የደም ምርመራውን ካረጋገጥሽ በኋላ ቤተሰቦቹ እንዲረዱት ብትጠይቁ የተሻለ ይመስለኛል ብሎ አስተያየት አቀረበ አመሰግናለሁ ሚስተር በርግ ለማንኛውም ነገር ክአናንተ ጋር አየተመካከርን መሆን ያለበትን ነገር እናደርጋለን አለች ካትሪን መ መኩ ዓመ ሓ ሞጽ ፍዕል አመፀኛው ክልስ እ ላሁሉም ነገር እኛም በጣም አናመስግናለን የተለያየ ቦታ ቀጠሮ ስላለን አሁን ብንፄድ ይሻላል አለ ጀራርድ ከተቀመጠበት እየተነሳ አድራሻችንን ሁላችንም ተለዋወጦጥን ካትሪን በበኩሏ ስልክ ፋክስ ኢሜልና ዌብሳይት የሰፈረበት ቢዝነስ ካርዱዋን ስጥታን በደስታና በፈገግታ ተሰናበትናት በሆላንድ ኔዘርላንድ ቆይታዬ የተለያዩ መኖርያ ቤቶችን እያንኳንኳን ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ የሆላንድ ክልሶችን አባቶችን ወንድሞችን እህቶችንና ቤተ ዘመዶችን መተዋወቅና ማውራት ለእኔ ጥሩ የመዝናናትና የአግርሞት ስሜት ፈጥርብኛል ከጄራርድ ዴ ላንግ ጋር የጀመርነውን ፍለጋ የሚቀጥለው መኖሪያ ቤት በር ላይ አደረስን እንደተለመደው ጄራርድ ዴ ላንግ በሩ ላይ የተንጠለጠለውን የመጥሪያ ደወል ተጫነው በበሩ ፊት ለፊት በመስታወት ውስጥ እንዲህ የሚል ፅሁፍ ይነበባል ልሬርሃ ጸር ርበ ከኩ ኮከብ ቆጣሪ ኮከብ አንባቢ አማካሪ ከህመም ፈዋሽ አንደማለት ነው ሁለት ሴቶች ረጃጅም ወርቃማ ፀጉራቸውን እየነሰነሱ በፈገግታ ወደ ቤት ውስጥ እንድንገባ ፈቀዱልን አንዷ ቡና ስትቀዳልን ሌላኛዋ ሴት ሚስተር ጄራርድ አርፍደህ ነው የመጣኸው ዛያ ደቂቃ አሳልፈፃል ሁለት ደንበኞቻችንን ቀጠሮ ይዘንላቸዋል የወደፊት እድል እጣ ፈንታቸውን ልንነግራቸው ነው የእኛ ስራ ህይወትን ማዳን ስለሆነ በቀጠሮ ሰዓት ደንበኞቻችንን ማነጋገር አለብን የምትነግሩን ነገር ካለ ፈጠን በሉ አለች ከአርባ አመት በፊት ኢትዮጵያ ውስጥ ወንጂ ስኳር ፋብሪካ አባታችሁ ሲሰራ መቆየቱን ታውቃላችሁ ከኢትዮጵያ ለእናንተ የተላከ አንድ የቤተሠብ መልዕክት አንድነግራችሁ ነው ከካሮ ናቦዐ ቴሌቪዥን መመመ ካሎ ጊ ሥፖ ሥ ሥ አመፀኛው ክልስ ሥ ቡድን ተወክዬ የመጣሁት አለ ዴራርድ በማርፈዱ ይቅርታ ከጠየቀ በኋላ ሚስተር ዴቪድ በርግ እባላለሁ ከአለም ቀይ መስቀል ቤተሠብ አፈላላጊ ክፍል ነው የመጣሁት ኢትዮጵያ ውስጥ የሚኖር ኢዮብ ኬይበርስ የሚባል ግማሽ ኢትዮጵያዊ ግማሽ ሆላንዳዊ ሰው ከአባታችሁ አንደተወለደና የአባቱን ቤተሰቦች ማግኝት እንደሚፈልግ አሳውቁዋናል ምናልባት ይህንን ነገር ካልሰማችሁ ስንነግራችሁ በጣም ደስተኞች ነን አለ ሚስተር ዴቪድም በጣም ተጣድፈው የነበሩት ሁለቱ ሴቶች በሰሙት ነገር ተገርመው ዝም ብለው ይመሰክቱን ጀመር ጂጁራርድ በተለመደው ቅልጥፍናው ከቦርሳው ውስጥ የተለያዩ ፎቶዎችን እያወጣ አንዲያዩ ጋበዛቸው ሳፕቶኾን አውጥቶ ኢትዮጵያ ውስጥ ስለሚገኙ የሆላንድ ክልሶች በተለይም ደግሞ ስለኢዮብ የኑሮ ሁኔታ የሚያሳይ የአምስት ደቁቃ የሀህሂ ፊልም አሳያቸው ይህንን ሁሉ አይተውና አዳምጠው ከጨረሱ በኋላ ሴቶቹ ወደ አኔ ዞረው አኔን ማየት ጀመሩ ከአኔ መስማት የፈለጉት ነገር እንዳለ ስለተረዳሁ ጉሮሮዬን አፅድቼ ንግግሬን ጀመርኩ ወንድማችሁ ኢዮብ ኬይበርስ አባቱን ለማግኘት ብዙ ጥረት አድርጎ አልተሳካላትም አሁንም ኑሮ ፈተና ሆኖበታል በችግርና በረፃብ ተሰቃይቶ ነው እድሜውን የጨረሰው ብትረዱትና ብትጠይቁት እንዴት ያለ ጥሩ እድል ነው የአናንተን አርዳታ ቢያገኝ በተስፋና በአዲስ ህይወት ይደሰታል እያልኩ ለማስረዳት ሞከርኩኝ ሪያን እና ሃንስጀ የተባሉት ሁለቱ እህትማማቾች እርስ በእርስ ተያዩ በአርግጥ እናንተ እንዳላችሁት አንድ ወንድም ኢትዮጵያ ፃገር ውስጥ ሊኖረን ይችላል የዚህ ኢዮብ የተባለ ወንድማችን ነፍስ ጊ ኢትዮጵያ ውስጥ መፈጠርና መናር እንዲሁም ረሃብንና ችግርን መለማመድ የፈለገት ነፍስ ነት የኢትዮጵያን ባህል ማህበራዊ ኑር የአየር ፀባይ የኢዮብ ነፍስ ትፈልጋለች የነዩሉ ምርጫ ነው ኢትዮጵያ ውስጥ እንዲወለድ ያደረገው አሁን የእኛ ነሮ እዚህ ሆላንድ ነው የእኛ ነፍስ አዚህ መፈጠር ፈልጋ ነው አዚህ የተወለድነው የነዓሳችን ምርጫ ነው ወንድማችን ኢዮብ እዚህ ከእኛ ጋር መኖር ነበረበት ከዚህ በፊት ነፍሱ አዚህ ሆላንድ ኖራ ነበር ነገር ግን የሆነ ስህተት ስለሰራች አሁን ኢትዮጵያ መኖር ፈልጋለች መቀጣት ፈልጋለች እያሉ በቁም ነገር ለማስረዳት ሞከሩ አባታችን ሚስተር ኬይበርስ ለግብርና ስራ ኒውዝላንድ በዓመት ሦስት ግዜ ይሄዳል ትልቅ የእርሻ መሬት አለው በአሁን ሰዓት እዛው ኒውዝላንድ አዝመራ እየሰበሰበ ነው ባለፈው ዓመት ጥሩ ሰርቷል በሦስት እጥፍ ትርፍ ነበር ያገኘው ከሳምንት በኋላ ወደ ቤት ይመጣል ዛሬ ማታ ስልክ እንደውልለታለን የነገራችሁንን በሙሉ እንነግረዋለን ምናልባት አባታችን በዚህ ጉዳይ ሊገረምና ሊደነግጥ ይችላል አባታችን ለቤተሰቡ በተለይ ለእኛ ለልጆቹ በጣም ግልፅ ሰው ነው የዚህን ወንድማችንን ጉዳይ የደበቀበት ምክንያት አባታችንና ነፍሱ ናቸው የሚያውቁት በተጨማሪ አሁን የነገራችሁን ነገር ስህተት ሊሆንም ይችላል ኢዮብ የተወለደው ከእኛ አባት ላይሆንም ይችላል ለማንኛውም አባታችን የሚለውን ከሰማን በጊላ እኛም በዚህ ጉዳይ እንወያይና መስማማት ወይንም አለመስማማታችንን በአድራሻችሁ እናሳውቃችለን ይህንን ግዜያችሁን ከአኛ ጋር በመሆን ለነገራችሁን እንግዳ የሆነ ዜና ከልብ እናመሰግናለን ብለው ሁለቱ እህትማማቾች በሩን ከፍተውልን ሊሰናበቱን ሲሉ ጄራርድ ዴ ላንግ የኢዮብንና የእናቱን ፎቶና የዲቪዲ ፊልም ለአባታቸው እንዲያሳዩት በትህትና ሰጣቸው መ መ መሙ ቺ መመ ሥ ሥ ሥ ሥ በኢትዮጵያ የተረሱ የሆላንድ ክልሶችን አህቶችና ወንድሞች አባቶችና የስጋ ዘመዶች የማፈላለጉ ስራ ለመስራት በሆሳንድ ኔዘርላንድ ግዛት ለሰባት ቀን በተከታታይ ስንቀሳቀስ ከብዙ ነጭ ደሻ አባቶች ወንድሞችና አህቶች ጋር የመገናኝት አድሉ ገጥሞኛል ከኢትዮጵያ ክፄዱ ከአርባ ዓመት በኋላ የምናገኛቸው ብዙዎቹ አባቶች አዲስ ቤተሠብ መስርተው የልጅ ልጅ በማየት በጡረታ ግዜያቸው የሚዝናኑ አዛውንቶች ቢሆኑም የተወሰኑት ግን በጣም ፃብታም ከመሆናቸው የተነሳ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉትን ክልስ ልጆቻቸውን በስጋትና በጥርጣሬ ነው የሚመለከቱዋቸው በፍርፃት ተውጠው ማንንም ማስጠጋትና መርዳት ካለመፈለጋቸው የተነሳ ሙሉ ለሙሉ ነገሩን ሽምጥጥ አድርገው መካድን መርጠዋል አንዳንድ ነጭ ደች አባቶች በሁለተኛ ቀን ደግመን ስንሄድባቸው በንዴት ጦፈው በራቸውን ፊታችን ላይ ወርውረው ይዘጉብናል አንዳንዶቹ አድራሻ በመቀያየርና እኛን ለማናገር ፈቃደኛ አንዳልሆኑ ያለነሱ ፍቃድ ወደ መኖሪያቸው ዳግመኛ ከሄድን መብታችንን አጥተናል ሽብርተኛ ናቸው ብለው በራቸው አካባቢ ፖሊስ ክትትል እንዲያደርግና ጥያቄ አንዲያቀርብልና በቁጥጥር ስር አንዲያውለን አንደሚያደርጉ በማስፈራራት ጭምር ያስጠነቅቁን አሉ ከፊሎቹ ደግሞ አርስ በርስ ስለሚተዋወቁ እየተደዋወሉ የካሮ ዩር የቴሌቪዥን ጣቢያንና የቀይ መስቀልን አንቅስቃሴ ለማስቆም ለፖሊስ ጥያቄ አቅርበዋል ከቴሌቪዥን ፕሮግራሙ ማኔጂንግ ዳይሬክተር የተሰጣቸው መልስ ግን አኛ ሞያችንና ስራችንን ደንቡ በሚፈቅደው መሰረት እንቀጥላለን የሰብአዊነት ስራ ነው የምንሰራው የሚል መልስ ነበር ምም ርካ የቀድሞው የኤችቪኤ ዉጨጪሂጳ ስኳር ፋብሪካ ሰራተኞች በሆላንድ ኔዘርላንድ መንግስት በሚደረግ የገንዘብ ድጋፍ የሚንቀሳቀስ ኮሚኒቲ ። ኢ አመፀኛው ክልስ ሴንተር አላቸው የኮሚኒቲው አባላቶች የሚደርስባቸውን የስም ማጥፋት ስራ አግባብ አይደለም በሚል ክስ ለማቅረብ መንቀሳቀስ ጀመሩ ኮሚኒቲው ለካሮ ቴሌቪዥን ጣቢያ በፃፈው ደብዳቤ ዓለጋውን ከመጀመራችሁ በፊት በመጀመሪያ አምስተርዳም ከተማ ያለውን የኮሚኒቲውን ፃላፊ ማነጋገር አለባችሁ ይህንን የሰብአዊነት ስራ መስራት ያለባችሁና የተጠፋፉትን ቤተሰቦች ማገናኘት ያለባችሁ አኛም አውቀን መሆን አለበት የሚል መልዕክት ሳከ ጄራርድ ዴ ላንግ እና የቴሌቪዥን ፕሮግራም አባሳቶች ሁለተኛ አማራጭ አድርገው የተጠቀሙት እሁድ እሁድ የአምልኮና የፀሎት ፕሮግራም በሚያደርጉበት ቤተክርስቲያን ውስጥ አገልጋዮች ለሆኑ የቅርብ ጓደኞቻቸው መልዕክት በመላክ ነበር ጄራርድ በኢትዮጵያ ስለተረሱት የሆላንድ ክልሶች በተነሳ ቁጥር ዘወትር የሚያሳስበው እና የሚያሳዝነውን ይነግረናል ኢትዮጵያ ውስጥ የሚኖሩ እህትና ወንድም የሆኑ የሆላንድ ክልሶች ቤተሠብ በማጣት ሃዘን ውስጥ መኖር የለባቸውም አኔ ከስራ ልምዴ ብዙ ነገሮችን አይቻለሁ ቤተሠብን ማጣት ከባድ ፈተና ነው የእነዚህን ክልሶች ሚስጥር የሆላንድ ህዝብ ሰምቶ ጥሩ ምላሽ ይሰጣቸዋል አሄ ትልቅ እርካታ የማገኘው አነሱን ከቤተሰባቸው መቀላቀል ስችል ብቻ ነው አብረው ተቃቅፈው ሲስቁ ማየት ልባዊ ደስታ ይሰጠኛል ይህንን ስራ በፍቅር ነው የምሰራው ሁሉም ክልሶች አባቶቻቸውን ማግኘት አለባቸው ቤተሠቦቻቸውን መቀላቀል አለባቸው ይህን ስራ በማንኛውም መንገድ ቢሆን ፄጄ ማሳካት እፈልጋለሁ ይላል በከፍተኛ ቁጭት ተሞልቶ ከሶስት ሳምንት በኃላ ጄራርድ ከቴሌቪዥን ፕሮግራም ቡድን ማናጀሩ ትፅዛዝ መጣለት ፌሬው ሥ ሥ አስካሁን የነበረው እአንትስቃሴ ለአንድ የቴሌቪዥን ፕሮግራም በቁ መሆኑንና በሚቀጥለው ሳምንት የቴሌቪዥን ፕሮግራሙ ለሁለት ቀን የሚቆይ ተክታታይ የፊልም ቀራፃ ከሚካኤል ሁክ መኖሪያ ቤት ይደመራል የሚል መመሪያ ነበር ለጄራርድ የደረሰው ጁራርድ ካቀረባቸው ታሪኮች በመነሳት ለካሮ ርየ ቴሌቪዝን ጣቢያ ተከታታይ ፊልም ለመስራት ስምምነት ላይ መድረሳቸውን የሚያመለክተ ነበር ጀሪርድ የቀይ መስቀሉን ተወካይ ሚስተር ዶቪድ በርግን በጓደኝነት መንፈስ አመስግኖ ካሰናበተው በኋላ እኔን ወንድሜ ሜካኤል ብስክሌት ሱቅ አደረሰኝ ለሚካኤል ቀጣዩን ፕርግራም እዚሁ የብስክሌት ሱቅ ውስጥ አና የሚካኤል መኖሪያ ቤት ውስጥ የሁለት ቀን የፊልም ቀረፃ ፕሮግራም የካሮ ዷ ቴሌቪዥን ጣቢያ ቡድን እንዳላቸው ሲነግረው ሚካኤል በአግራሞትና በመደነቅ ተውጦ የተሰማውን ደስታ በፈገግታ ገለፀልን ጀራርድም «ይሳካልናል አስከሚሳካልን ድረስ ጥረታችን ይቀጥላል ብሎ ተሰናብቶን ሄልደ ማታ ራት በልተን ከጨረስን በኋላ ሄኒካና ሚካኤል ከኢትዮጵያ በፖስታ እቃ ተልኮልሣሃል ብለው በካኪ የታሸገ ፖስታ ፄኒካ ሰጠችኝ በአደራ ደብዳቤ በፈጣን መልዕክት የተላክልኝ የግል የሕይወት ታሪኬን አስር ቤት እያለሁ ያዘጋጀሁትን በጥሩ እንግሊዘኛ ቋንቋ ተርጉሞ በሲዲ በፍላሽ ሶናፍት ኮፒውን እንዲሁም ሁለት ኮፒ በመፀሐፍ መልክ አዘጋጅቶ የላከልኝ ከአስር ቤት ከወጣሁ በኋሳ የተዋወኩት ክር ሀል ዞዕዕ ሀዐልሀ ተርጉዋሚ ጥላሁን ክፍሌ ነበር ለሜዛካኤልና ለሄፄነካ ከአስር ቤት አንደወጣሁ ናዝሬት ከተማ ውስጥ ለሁለት ወር ያህል ይህንን መፅሐፍ ከአንድ የትርጉም ባለሙያጋ በመሆን በአንግሊዝኛ ለመተርጎም ስጥር ነበር ነገር ግን የነበረኝ ግዜ በጣም አጭር ስለነበር ለመጨረስ አልቻልንም ዒፍ ኣ ኳ ኳ አመፀኛው ክልስ ኣ ስለዚህ እሄ ወደ አዚህ ከመጣሁ በንላ ተርጉሞ አንደሚልክልኝ ቃል በገባልኝ መሰረት ነው ስራውን እንደጨረሰ በአንተ በወንድሜ ፓስታ ሳጥን ቁጥር የላከልኝ ከፈቀዳችሁልኝ ስልክ ወደ ኢትዮጵያ ናዝሬት ደውዬ ልባዊ ምስጋናዬንና ደስታዬን ልግለዕለት ብዬ ፈቃድ ጠየቅሁኝ በጣም ይገርማል። በጣም አመሰግንሃለው ነፍሴ ተደሰተች አያለች ታቆላምጠኝ ጀመር በረጅም እረፍት ዘና ካልን በኋላ ሻወር ወስደን ቅባታችንን ተቀባብተን ከሆቴሉ ወጣን ቬሮኒካ ሚካኤል መኖሪያ ቤት ጓሮ አእንድታወርደኝ ነግሬአት ሚካኤል እንዳያውቅብኝ ወደ መኝታ ክፍሌ ገባሁኝ ሜካኤል በሬን አንኳክቶ የት ጠፋህ ዳንኤል» ብሎ በመረጋጋት መንፈስ ጠየቀኝ አኔም ትንሽ ለመዋሸት ስለፈለግኩኝና ከቬሮኒካ ጋር ያለኝን ዝምድናና ፍቅር አንዳይበሳሸብኝ ከመፍራት የተነሳ አቪሁ መንደር ውስጥ ስዚዚር ነበር አንዳንድ ጊዜ ይጨንቀኛል የእስር ቤቱ ጭንቀትና ሃንጎቨር ይነሳብኛል በዚህን ጊዜ ብቻዬን መሆን ያስደስተኛል አልኩት በጣም ጥሩ ዘዴ ነው ራስህን በራስህ አእያከምክ ነው አለኝ ትክክል ነህ ብዙ ሰው ካለበት ችግር የበለጠ የሚያስጨንቅ ችግር ፀፀት አለብኝ የሰው ህይወት ላይ ጉዳት ማድረስ ከባድ ፀፀት ይፈጥራል እናም ለአራሴ ይቅርታ እያደረግኩኝ ነው ፅ አ ኤስመገበቡክልስ ጥፋተኝነትን ለማስወገድ እየጣርኩኝ ነው ከዚህ አይነት በሽታ አራሴን እያዳንኩኝ ነው የልጅነት ዝመኔን በከንቱ ድካምና ባለማወቅ ነበር ያሳለፍኩት አሁን ግን በአእምሮ በአካል ጠንካራ ነኝ እራሴን ማክም እችላለሁ አልኩተ ሚካኤል በጣም ጥሩ ነው በዚሁ ቀጥል ተዝናና በብስክሌትም መንደር ውስጥ ተዚዚር ስፖርት ስራ መፀሐፎችንም አንብብ ጎበዝና ብርቱ የእኔ ወንድም ጠንካራ ሰው ነህ እኮራብፃለሁ ብዙ ሰው በትንሽ ጭንቀት እራሱን ይገድላል አሁን የያዝከውን ፕሮግራም ቀጥልበት ብሎኝ ራታችንን ለመብላት ወደ ሳሎን ቤት ተያይዘን ገባን ሚስተር ፓትሪክ ሆቴል ዛፍ መቁረጥና ሳር መከርከም ቅጠል መበጠስ አስጠላኝ ሻይ አየጠጣሁ ቬሮኒካን አጠብቃለሁ ቬሮኒካ ጠዋት ወይንም ከሰዓት በኋላ ትመጣለች ለሁለት ሰዓት ያህል አብሬአት እውላለሁ ምግብ በልተን ጁስ ጠጥተን እንለያያለን በእንደዚህ አይነት የሆቴል መዝናናት ለአራት ቀን ካደረግን በኋላ በአምስተኛው ቀን መኖሪያ ቤቷ ወሰደችኝ የቬሮኒካ መኖሪያ ቤት አስኔክ ተብሎ የሚጠራ ከተማ መሀል ላይ ያለ ትልቅ ቤት ሲሆን ባለአንድ ፎቅ ነው ምድር ቤት ሶስት ክፍል ሲኖረው ፎቅ ላይ አራት ጠባብ ክፍሎች አሉ መኝታ ቤቷ ፎቅ ላይ ፃው ቬሮኒካ መኖሪያ ቤቷን ስታስጎበኘኝ ሁለት መኝታ ቤቶች አሳየፒኝ እሷ አዘውትራ የምትተኛበት አልጋ ፎቅ ላይ ያለው በጣም ሰፊ እና ረጅም አልጋ ነው በዚህ የሚመች አልጋ ላይ ቬሮኒካና እኔ እየተሳሳምን ተዘረርን መኝታ ቤቱ በነጭ ቀለም የተዋበና የተለያዩ ጌጣጌጦች የበዙበት ሲሆን ሁለት የልብስ ቁምሳጥኖች ከግራና ከቀኝ ቆመዋል ፍ ሥ ሥ አመፀኛጡ ከልስ ሥ በሚመችተው አልጋዋ ላይ የተለመደውን አስደሳች ናቅር ከፈፀምን በኋላ ኢትዮጵያ ጡስጥ ልክ አንደ እኔ ስለተረሱት ሆላንዳዊያን ክልሶች የኢትዮጵያ ኑሮዋቸው እና ወላጅ አባቶቻቸውን የማፈሳለጉ ስራ ከምን አንደደረሰ ጠየቀችኝ በኢትዮጵያ የተረሱት ሆላንዳዌያን ክልሶች ኑሮ አጅግ በጣም አሳዛኝና አንቺ ልትገምቺው ከምትችይው በላይ በድህነት የተሞላ ነው ብዙዎቹ ወላጅ አባቶች ከአርባ አመት በጊሳ ከአኛ በሚሰሙት ዜና ደስተኛ አይደሉም ይሄ ደግሞ ችግሩን ይበልጥ ያባብሰዋል ምክንያቱም ኢትዮጵያ ያሉት ክልሶች እኔን በተስፋ የሚጠብቁኝ ጥሩ ዜና ይዞልን ይመጣል ብለው ነው የአባቶቻቸው ዛቃደኛ አለመሆን አኔን በጣም ያሳቅቀኛል አልኩዋት አንተ የሆላንዶችን ባህል አታውቅም ሆላንዶች ዘረኝነት ያጠቃቸዋል አብረውህ የሚንቀሳቀሱት የሚዲያ ሰዎች ቢሳካላቸው ደስ ይለኛል ነገር ግን የሚሳካላቸው አይመስለኝም ይህንን አይነት ጉዳይ ረጅም ግዜን ይፈልጋል በክንድ ግዜ አይሆንም አለችኝ ሶስት አባቶች ከልጆቻቸው ጋ የዲኤንኤ ምርመራ ለማድረግና የምርመራው ውጤት አዎንታዊ ከሆነ አንደሚረዱዋቸው ቃል ገብተዋል በስልክም አነጋግረዋቸዋል እንኳን ደስ አለህ። ነገ ይመጣል ይህንን ሱቅ መጎብኘቱ አይቀርም ከአንድ ቀን በስተቀር ቤቴ አንዲመጣ አልፈልግም ቤተሠቤንም እንዲያስጨንቅ አልፈልግም እብሪተኛ የሆነ አባት ነው ያለኝ አሁን አሺ እመጣለሁ ማለቱ ለእኔም ሆነ ለቤተሠባችን ትልቅ ድል ነው ብሎ የቀዳውን ቡና ጨርሶ ሲነሳ ሁላችንም ቡናችንን ጨርሰን ወደ የሥራችን ተሰማራን አመፀኛው ክልስ በስተግሪ በአስራ አምስት አመታቸው ተሰደው ወደ አውስትራሊያ ከገቡት ህፃናት መካከል ከፊሎቹና በስተተኝ በ በስደት ወደ አውስትራሊያ ከሄዱት ልጆች መካከል አንዱ የሆነውና የግል የህይወት ታሪኩን ከፃያ ሶስት አመት በፊት የርክሺሄ ዐኳ ዝዩ ዩር በሚል ርፅስ ያሳተመው ቶኒ ዲያሞንድ ከቪህ በኋላ እሄም ከአንተ ጋ ወደ ኢትዮጵያ ሄጀ አነዚህ ሆላንዳዊያን ክልሶች መጎብኘትና የምችለውን ሁሉ ማድረግ አለብኝ በምን አይነት መልኩ ልረዳቸው አንደምችል አስብበታለሁ የተለያዩ በቤተሠብ ጉዳይ ላይ ብቻ የሚሠሩ የማውቃቸው ባለሙያዎችና የበጎ አድራጎት ድርጀቶች አሉ ስለዚህ ኢትዮጵያ ውስጥ የተረሱትን ሆላንዳዊያን ክልሶች የሚረዱበትን መንገድ አመቻቻለሁ መርዳት ሲባል ምግብ ማብላት ብቻ ሳይሆን ራሳቸውንም እንዲችሉ ማስቻል ነው አለችኝ በሀዘኔታ አይን አይኔን እያየችኝ ቬርሮኒካ በአውነት አንቺ በጣም ጥሩ ሰው ነሽ በዚህ ጉዳይ ከጎኔ ስለቆምሽ በጣም ነው የማመሰግንሽ አልኳት በጣም ደስ ብሎኝ መመ አመፀኛው ክልስ ሥ ሽ ሚካኤል የብስክሌት ሱቱን አንዳሀዳና አዳዲስ ብስክሴቶትን ጡስጥ አያስተካከልኩኝ እንዳቆም የቀሩትንም ሰራተኞች አንዳግ ሱቅ ይዞኝ ገባ የብስክሌት ሱቁ ንፅህና በጣም ይገርማል ስ የሱቁ ሰራተኞች ሚካኤልን ጨምሮ ትልቁ ስራቸው ቀሦን መ ጥገናና ፅዳት ነው እኔም በቫኪውም ክሊነርና በፈሳሽ ሳሙና ማፅዳት ጀመርክኩ ከሁለት ሰዓት የፅዳት ስራዬ በኋላ አባቴ ስልክ ደወለ ሚካኤል ሞባሉን ይዞ ወደ እሄ መጣ አባትህ ጁፕ ሊያናግርህ ይፈልጋል ብሎ ሞባይሉን ሰጠኝ ዳንኤል እንደምነህ ጤንነትህ አንዴት ነው ነገ ፍሪዝሳንድ ሚካኤል መኖሪያ ቤት እመጣለሁ ለአራት ቀን ያህል አብረን አንጫወታለን ለሚካኤል ነግሬዋለሁ መኪና ያዘጋጅልናል እንዝናናለን ስለሆላንድ ሀገር እንወያያለን አሁን እዚህ ጋር አናብቃ ቻው። ሌላ የተሻለ ሀሳብ ካለህ ንገረኝ አለችኝ ንእግድ በጣም የምወደውና የሚሳካልኝ የስራ አይነት ነው ከልጅነቴ ጀምሮ በንግድ ውስጥ ስላለፍኩ ስራውን በሚገባ አውቀዋለሁ ከዚህ በተጨማሪ ወደፊት ደግሞ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚታረስ ብዙ ባዶ ቦታ ስላለ ከመንግስት የእርሻ መሬት ወስጄ በሰፊው የእርሻ ስራ ውስጥ መግባት አፈልጋለሁ ገበያ አፈላልገን የተለያዩ የእርሻ ውጤቶችን ወደ ሆላንድና ሌሎች የአውሮፓ ሀገሮች መላክ እንችላለን ለግዜው ግን ባለን የመነሻ ገንዘብ መጠን ይህን የንግድ ስራ በመስራት መጀመር አችላለሁ ሁፄታዎችን ለማመቻቸት ፍቃደኛ ስለሆንሽና በቅንነት ልትረጂኝ ስላሰብሽ በጣም አመሰግናለሁ አልኩዋት አንተን መርዳት በመቻሌ ደስታው ለእኔም ነው አንተ በርታ አኔ ሁልግዜም ከጎንህ ነኝ እኔ የኢትዮጵያን ብር ምንዛሬ አላውቀውም ይሄን ገንዘብ አንተ ያዘውና ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚያስፈልገን ነገር እየመነዘርክ እንጠቀምበታለን ብላ ከቦርሳዋ ውስጥ ሶስት ሺህ ዩሮ አውጥታ ሰጠችኝ ዩሮውን ተቀብዬ የኪስ ቦርሳዬ ውስጥ ከተትኩትና የተቀዳልኝን ሻምፓኝ ፉት አልኩት ሽ አመፀኛው ክልስ ሥታ ሌላው የሚያስጨንቀኝና ላሳካጡ የምፈልገው በኢትዮጵያ የተረሱትን የሆላንድ ክልስ ወንድሞቼንና እህቶቼን ህይወት የተሻሰ ማድረግ ነው አሁን ከሚኖሩት የተጎሳቆለ ህይወት አንድም ደረጃ ቢሆን ክፍ እንዲል ማድረግ ብችል ደስ ይለኛል ብዬ የተሊላን አሳዛኝ ህይወት እንደምሳሌ አንስቼ አጫወትኩዋት ለተለላ ናዝሬት ከተማ ውስጥ መኖሪያ ቤት ገዝቼ ብሰጠውና ለመኖር የሚያስፈልገውን የስራ እድል ባመቻችለት አድግ በጣም ከፍተኛ ደስታ አንደሜሰማኝ ነገርኩዋት ቤሮኒካ በተሊላ ታሪክ በጣም አዘነች ስለሌሎቹም የሆላንድ ክልሶች አሳዛኝ ኑሮ አብራርቼ ስነግራት የበለጠ ስሜቱዋ ተነካ እነዚህን ምስኪን ሰዎች በምንችለው መጠን ልንረዳቸው ይገባል ሆላንድ የማውቃቸውን ሰዎች ዘመዶቼንና በቅርበት የማውቃቸውን የስራ ደንበኞቼን በሙሉ አስተባብሬ አንድ የአርዳታ ድርጅት መመስረትና በዚሁ ድርጅት በኩል አነዚህ ክልሶች የሚረዱበትን መንገድ ማመቻቸት የሜቻል ይመስለኛል ይህንን አይነት ስራ የሚሰሩ ወዳጆች አሉኝ አነሱን አማክሬ ምን ማድረግ እንደምንችል አብረን እናያለን ኢትዮጵያ ስንደርስ አንደውም የመጀመሪያ ስራችን የሚሆነው አነዚህን ክልሶች ማግኘተና በዲጅታል ካሜራዬ ፎቶግራፍ ማንሳት ይሆናል ወደ ሆላንድ ስመለስ በኢትዮጵያ ስለተረሱት የሆላንድ ክልሶች አሳዛኝ የህይወት ታሪክ በየጋዜጣው ላይ እየፃፍኩ ለአርባ አመታት ሚስጢር ሆኖ የቆየውን ድብቅ ታሪክ ይፋ ለማድረግና ደጋፊዎችን ለማበራከት እጥራለሁ ከሁሉም በፊት ግን ለእኔና ለአንተየፍቅር ህይወት ቅድሚያ መስጠት አለብን አለችና በሌባ ጣቱዋ አፍንጫዬን ነካ አድርጋኝ ፈገግ አለች ከወረረን የሀዘን ድሻበብ መውጣት እንደፈለገች ስለገባኝ አመሰግናለሁ የአኔ ፍቅር ጊ ኣ ብዬ በፈገግታ የተቀዳላትን ሻምፓኝ አቀበልኩዋት የስምንት ሰዓት የአየር ላይ ቆይታ ምንም ሳይስማን በመጨረሻ አዲስ አበባ ቦሌ አውሮፕላን ማረፍያ ደረስን ከአዲስ አበባ ቦሌ አየር ማረናያ ስድስት ላንጣዎቻችንን ጭነን ወደ አንድ ጥሩ ሆቴል ሄደን ለአምስት ቀን ቆይታ አልጋ ተክራየን አዚያም ሳለን ለሚካኤል ስልክ ደወልኩለጎ ሥ ሥ አመፀኛው ክልስ ውድ ወንድሜ ለሰጠኸኝ ወንድማዊ ፍቕር ብሽ ብርጉና እርዳታህ ሁሉ ከልቤ በእግዚአብሔር ስም አመሰግንፃለሁ የህይወትህ መሪ ሐይል ዌጥቅር ባይሆን ኖሮ በገንዘብ ብቻ ይህንን ሁሉ ስራ መስራት አንችልም ሃበር በገንዘብ የማላገኘውን የህይወት ጥያቄ የቤተሠቤንየዘሬን ከየት እንደመጣሁኝ ማን እንደሆንኩኝ ከልጅነቴ ጀምር ያስጨንቀኝ የነበረ ህመሜ በፍቅርህ መልስ አግኝቷል አንተና ቤተሠቦቸችህ ላሳያችሁኝ ፍቅር አመስግናለሁ አሁን ኢትዮጵያ አዲስ አበባ ሆፔ ነው የምደውልልህ በድጋሚ የምንገናኘበት ጊዜ ቅርብ ይመስለኛል በአለም ላይ ያለን ማንኛውንም ነገር በፍቅር እንዳይ አስተምረሽኛል ለአኔ የሰጠህው ናቅር ለሌሎች ወንድሞቼና አባቴ ሚስተህና ልጆችህ አንዲሁም ለአገርህ ሁሉ እንደሆነ ቁጠረው በጣም አመሰግንሃለሁ ምንግዜም ወንድምህ ነኝ።