Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ምን ምን ሊቀርብሀ የማይቸል አንተን በሳሙ ከንፈሮቼ ቃል ኪዳን ትገባልኝ ዘንድ አማልድሃለሁ ልጄ ወዳጄ ሆድ።
የሰላምና የድኀንነት መልአከ በሆነ በቅዱስ ዑራኤል መልአከ ቃል ኪዳን ትገባልኝ ዘንድ አማልድሃለሁ ልጄ ወዳጄ ሆይ። ተራሮችና ኮረብቶች ከመፈጠራቸው አስቀድሞ በፀሐይና በጨረቃ ውስጥ በሚመማላለሱ ብርሃናውያን መላአከት ቃል ኪዳን ትገባልኝ ዘንድ ቃል ኪዳን ትገባልኝ ዘንድ አማልድሃለሁ ልጄ ወዳጄ ሆይ። በሰማይ ተድላ መንበርህ በአግርሀ መረገጫ በሆነ በምድር ቃል ኪዳን ትገባልኝ ዘንድ አማልድሃለሁ ልጄ ወዳጄ ሆይ። ሥርዓተ ጥምቀትን ለመመሥሂት በትሕትና በቆምከበት በማዕከለ ዮርዳኖስ በቅዱስ መንፈስንና ከአንተም ዘንድ በወጣው ቃል ኪዳን ትገባልኝ ዘንድ አማልድሃለሁ ልጄ ወዳጄ ሆይ በተቸነከሩት አጆቸሀ አና አግሮችህ በቅዱስ ሥጋህና በከቡር ደምሀን ቃል ኪዳን ትገባልኝ ዘንድ አማልድሃለሁ ልጄ ወዳጄ ሆይ። ለሰው ልጅ ስትል በተቀበልከው መከራና ሞትከሀ ቃል ኪዳን ቃል ኪዳን ትገባልኝ ዘንድ አማልድሃለሁ ልጄ ወዳጄ ሆይ። በማይሻረው ጹቃና ሴቃ በተባሉ ስሞችህ ቃል ኪዳን ትገባልኝ ዘንድ አማልድሃለሁ ልጄ ወዳጄ ሆይ። ለመናገር በማይቻል በኀቡአ ስምከሀ ለመተርጎም በማይቻል በከሱት ስምህ ቃል ኪዳን ትገባልኝ ዘንድ አማልድሃለሁ ልጄ ወዳጄ ሆይ ሳዶር አላዶር ዳናት አዴራ ሮዳስ በተባሉ በአምስቱ ቅንዋተ መስቀልህ ቃል ኪዳን ትገባልኝ ዘንድ አማልድሃለሁ ልጄ ወዳጄ ሆይ።