Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • ወደ ፒዲኤፍ ቀይር
  • የንባብ ዝርዝር
  • አጠሬራ
  • ኦዲዮ መጽሐፍ
  • ፍለጋ
  • ይስቀሉ
  • የኔዞን
  • ይግቡ
  • ይመዝገቡ
English  አማርኛ  Français  العربية
የዕለቱ መጽሐፍ

የ እምነቴ ፈተና(ደበበ እሸቱ)trial-2.pdf


  • የቃላት ደመና

የ እምነቴ ፈተና(ደበበ እሸቱ)trial-2.pdf
  • የማውጣት አጠሬራ

እንዲህ አይነቱን ኑሮ ታዲያ ኑሮ ብለን ልንኖርበት የሚገባን ነው። በሚል ጥርጣሬ አየተገላመጥን ማውራትና በድብቅ ማማረር እንጂ የይገባኛል መብቴ ነው የሚል ክርክር ነበር ያደረግነውፈ ዛሬ ሦስታችንም በቅንጅቱ ጥላ ሥር አብረን እንታገላለን የዛሬ ዓመታት ማን ይህ ይሆን ነበር ብሎ መተንበይ ይችል ነበር። ምን ሊናገሩ ነው። እስክ ዛሬ ድረስ ለማን እንደምነግረው ቸግርኝ የነበረውን ላካፍላችሁ ብዬ ነው የፃፍኩት ኢህአዴግ አመራር ላይ ወጥቶ ከተደላደለ በኋላ በግምገማና በቅናሽ ተብሎ በርካታ የጦሩ አባላት የነበሩ ከሥራ ተባረዋል እነዚህ የተባረሩ ተቀናሽ የቀድሞ የወያኔ ጦር አባላት መዛል ሶስት አራተኛው ገንዘባቸውንና የኢህአዴግ የአባልነት መታወቂያቸውን ይዘው ወደ ሐረር ነው የዘመቱት ለሥራ ሁሉም የታዘዙ ይመስላል በኮንትሮባንድ ሥራ ላይ ነው የተሰማሩት በዚህ ሥራ ደሞ ጥሩ ድጋፍ አላቸው በየፍተሻ ጣቢያው ያሉት የወያኔ ኢህአዴግ አባላት የደረሱኝን ላንባብያን አቀርባለሁ ከአፋር ለቅንጅቶች ሰላምታችን ይድረሳችሁ ወያኔኢህአዴግ ለአፋር ምኑ ነው።

  • Cosine ማጠቃለያ

ገዢው ፓርቲ ወያኔኢህአዴግ ደግሞ ደጋግሞ ማስፈራሪያ አድርጎ ሊጠቀምበት በስሙ የሚነግደው በኢትዮጵያ የመከላከያ ዛይላችን በፖሊስ ሰራዊታችን በደህንነት ተቋማችን ነው እነሱ ደሞ በህገመንግሥቱ ላይ በግልፅ በሰፈረው መሰረት ሕብረብሔራዊ ሆነው ሃገርና ሕዝብን ለመጠበቅ ተቋቋሙ እንጂ ግለሰብን ወይም አንድ ድርጅትን ዘለዓለማዊ ገዢ አድርገው ሊያስቀምጡ አለመቋቋማቸውን የማያውቁት ይመስል በስማቸው መጠቀም አግባብነት የለውም ቅንጅት ተቋማቱ ለምን እንደቆሙ ለማወቃቸውና የሕዝብን ውሳኔም ተግባራዊ ለማድረግ ምርጫውንም ነፃ ፍትሃዊና ዴሞክራሲያዊ እንዲሆን ለኢትዮጵያ ሕዝብ የገቡትን ቃል እንደሚጠብቁ ቅንጣት ታህል ጥርጥር የለውም ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ የመክከላከያ የፖሊስና የደህንነት ተቋማትን በሚመለከት በማኒፌስቶው ላይ በግልፅ ያስቀመጠው ማኒፌስቶ ገጽ ይህ ነው ትክክለኛው አሠራር ይህንንም ምርጫ እንክን የለሽ ለማድረግ ገዢው ፓርቲ ሊከተለው የሚገባ አካፄድ ይህ መሆን አለበት ሕዝባዊ ስብሰባዎች አዲስ አበባ የመጀመርያው ስብሰባ በአዲስ አበባ የተካሄደው በብሔራዊ ሉተሪ አዳራሽ ውስጥ ነበር ተሰብሳቢው ከሁሉም ብሔር ብሔረሰቦች ፃይማኖቶች የተውጣጡ አባላት የተሳተፉበት ነበር ለቅንጅት ደሞ ኢትዮጵያ የብዙ ብሔር ብሔረሰቦች ፃገር መሆኗ ውበታችን ድምቀታችን የአንድነታችን ዛይል የሉአላዊነታችን ማረጋገጫ ነውና ይህንኑ በተሻለ መንግሥታዊ አስተዳደር እናስተካክለው ለማለት የቅንጅትን ዓላማ ለማወቅ የመጣ ነው የቀስተደመናም አርማ ይህንኑ ያመለክታል የ በሸ በዕለቱ ስብሰባውን በመዛል ወንበርነት የመራሁት እኔ ስለ ነበርኩ የመጀመርያውን ምሬት የሞላበትን ንግግር አቀረብኩ «መኖር ለምን አስፈለገን»። ሻአቢያም ኤርትራን አይገነጥልም ነበር ባድሜም አይሄድም ነበር የባህር በርም አናጣም ነበር ይህ ገዢ ፓርቲ ነው ልመረጥ የሚለንገቴሌቪዥን ውይይቱ የመጨረሻው አካል ላይ የነበረው ሁኔታ ይህንኑ የሚያረጋግጥ ነውበዚህ ክርክር ላይ ከወያኔኢህአዴግ ወገን አቶ ተፈራ ዋልዋአቶ ሥዩም መስፍን ከቅንጅት ወገን ደግሞ ዶር ብርፃዛኑ ነጋና ዶር ያአቆብ ወልደ ማርያም ነበሩበመሰረቱ ይቀርባሉ የተባሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሲሆኑ አልተገኙምበዚህ ክርክር ላይ አቶ ተፈራ ዋልዋ ዶብርፃኑንና ዶር ያእቆብን «ነፍጠኞች» በማለት ሲፈርጂቸው ብርፃኑ ወዲያው ሳያቅማማ «የአቅም ግንባትው ሚኒስቴር ዛሬ ተሳክቶላቸዋልየጉራጌ ነፍጠኛ መስራት ችለዋል»ብሎ የስብሰባውን ተሳታፊ የእገሌ ተእገሌ ሳይባል ሁሉንም ሳቅ በሳቅ አድርጎት አለፈጠቅላይ ሚኒስትር ያልተገኘ ብት ሰበብ አልታወቀም ነገር ግን የወከሏቸው ሹሞች በተለይ በሃገር ደህንነት ብሔራዊ ጥቅም ዙርያ የባሕር በር ጥያቄየባድሜ ጥያቄበመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን ያለቁበትን ጦርነት ባስመለከተ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም በጎዳ የአልጄርስ ስምምነት ፃገርን በጎዳ መልኩ ስለተካሄደው ክህደት ጥያቄ ሲነሳ የሚሉት ነበር የጠፋቸው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በባድሜ ጉዳይ «ሕዝብን እያወቁ ዋሽተዋልና» ተባሉተፈርዶልናልና ደስ ይበላችሁ ብለው ሕዝብን በዛሰት ከቤቱ በደስታ አንዲወጣ አድርገው ነበርና በሰለጠነው ዓለም እንደእርስም ዓይነቱ ድሮ ከሥራው በራሱ ፈቃድ ወይም ተገዶ ይለቅ ነበርነእተባሉአይን ፈጠጠመልስ የለምበማግሥቱ በወጡ ግል ጋዜጦች ሕዝቡ እንደለማዱ ስለውይይቱ አስተያየቱን ሰጠከ ሰዎች አስተያየት ተሰብስቦ ከመቶ የሚሆኑት ወያኔ በዝረራ ተሸንፏል የሚል ድምጽ ሰጡየቀሩት በመቶዎች ደሞ አስተያየት ለመስጠት የፈሩ ወይም ሁሉን እያወቁ የድርጅታቸውን መዘረር ላለመቀበል በሆዳቸው የታሰሩ አስተያየት ሰጪዎች መሆን አለባቸው ብሎ ሕዝብ መላ መታ ቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ የሕዝብን ፃያልነት መከታ በማድረግ ሳያስፈራራና ወገኖቹንም ለወህኒ ሳይዳርግ የምርጫ ምዝገባም ካርድ ሳይገዛ የሕዝብን አመኔታ በመያዝ ምርጫውን አንደሚያሸንፍ ቅንጣት ጥርጥር አልነበረውምነፃና ፍትሃዊ ምርጫ ከተካሄደ ከዚህ ሌላ አይሆንም ነበር «አሁንስ ተረዳን ገባን አካፄዱ ማርንም ለመቁረጥ በጣት ነው መንገዱ ጣት ሳይኖር ማር መቁረጥ እጅጉን ችግር ነው ጣትን ማጠናከር ብዙ ጥቅም አለው የመሥራት የመኖር የዴሞክራሲ መብትማረጋገጫ ነው» ነበር ያሉት የገጠሩ አርሶ አደር በላኩልን ፅሁፋቸው ገዢው ፓርቲ ተቃዋሚዎች ፀረ ዴሞክራሲ ናቸው የብፄር ብሔረሰቦችን አኩልነት አይቀበሉም በማለት አሱ ግን አንደሚቀበልና የቆመውም ለዚሁ እንደሆነ ደጋግሞ ይናገራል ሩቅ ሳንሄድ በአዲስ አበባ ያሉትን የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች አንይ በአብዛኛ ው መቤት ማነው ሥራ አስኪያጅ ወይም የሥራ አሰኪያጁን ሥልጣን ረግጦ ይዞ ከስር ያለው ወሳኝ ሰው። ሥራቸውና ፃላፊነታቸው የሚጠይቀው የአመራሩን ቃል ወደተግባር መለወጥና ምርጫው ያለምንም ችግር በጨዋነት እንዲፈፀምና የኢትዮጵያ ሕዝብ ውሳኔ በትክክልና በሕጋዊ ስርአት እንዲታወቅ ማድረግ ነው የሚል ነበር የቅንጅት ራዕይ አሜሪካውያን አውሮፓውያን እያፌዙ «የአፍሪካ ምርጫ» የሚሉትን ለመለወጥና የኢትዮጵያም ሕዝብ በሕግና በሥርአት የሥልጣን ባለቤትነቱን ለመረከብ የሚችል ጨዋና ሥልጡን መሆኑን ለዓለም ለማሳወቅ ነው ምንም አይነት ሰበብ ጠንስሶ ይህንን ምርጫ ለማጨናገፍ ወይም ውጤቱን ለመቀልበስ የሚደረግ እኩይ ተግባር የኢትዮጵያን ሕዝብ ለማዋረድ የታለመ ነው ቅንጅት ፈፅሞ ይህንን አይቀበልም ቅንጅት የሚታገለው ለሰላም በሰላም ነው ይህ ምርጫ እንከን የለሽ እንዲሆንና እንዳይደናቀፍ የቅንጅት ምኞት ነው በዚህም ተጠቃሚው ቅንጅት እንጂ ወያኔ ኢህአዴግ አይደለምና የምርጫውን በሰላም መከናወን ናፋቂም ተጠቃሚም ቅንጅት ነው ወያኔ ምርጫው በሰበብ አስባብ ቢደናቀፍ አገዛዙን ያለችግር ያራዝማል ሁከት። አለ ካድሬውም በዚሁ አበቃ በፅለቱ የነበረው ውይይት ቅንጅት ማንነቱን አቋሙን አላማና ተግባሩን በግልጽ ያስተዋወቀበት ነበር የመንግሥት መገናኛ ብዙፃንም ያንን ወስደው ድምፁን በማጥፋት አገሌ እንዲህ አለ ብለው ጨርሶ በዚያ ስብሰባ ላይ ያልተነሳ አባባል በመለጠፍ ወገናዊ ሆነው አቀረቡት ክፋቱ ሕዝቡ በበነጋው የወጡትን የግል ጋዜጦች ሲያነብ በጋዜጠኛው ላይ ትዝብቱን አሳረፈለምርጫ በተገባው ቃል መሠረት መገናኛ ብዙሐን ሚዛናዊ ሆነው ሁሉንም ወገን በአኩል ያስተናግዳሉ ተብሎ ለመላው ሕዝብና ለዓለም አቀፍ ሕብረተሰብ የተገባው ቃል መናድ ጀመረ ተከታዩ ስብሰባ የተደረገው እዚሁ አዲስ አበባ በምኒልክ ትምህርት ቤት ነበር በምኒልክ ትምህርት ቤት ከብሔራዊ ሎተሪ የበለጠ ሰው ይይዛል በብሔራዊ ሎተሪ ስብሰባ ላይ የቦታ ጥበት ጉዳይ ተነስቶ ስለነበረ ነው ድጋሚ ስብሰባ የተደረገው ስብሰባው የተጠራው ከጠዋቱ አራት ሰአት ሲሆን ሰው መምጣት የጀመረው በሁለት ሰአት ነበር በዚህ እለት ቅንጅት ስብሰባ መጥራቱን ያወቀው መንግሥት ስብሰባውን ለማደናቀፍ በቀበሌዎችና በአድሮች በዚያው ቀን በዚያው ሰአት ስብሰባ ጠራ ሕዝቡ ግን ወደ ቅንጅት ስብሰባ መጣ አዳራሹ ከስብሰባው ሰአት ቀድሞ ሞላአዳራሹ ስለጠበበ ግቢው በሰው ተሞላና ሜዳው ላይ ድምፅ ማጉያ ወጣ ዛሬም እንዳለፈው የብሔራዊ ሎተሪ አዳራሽ ስብሰባ ውይይቱ ሲጀመር ለኢህአዴግ ካድሬዎች ጥያቄ ቅድሚያ በመስጠት ተከፈተ ጥያቄ አለኝ ያለው ካድሬ ተነስቶ ያቀረበው ያው የተለመደውን ምን አማራጭ አላችሁ። የሚልም በርካታ ጥያቄ መጥቶ ቅንጅት የአራት ፓርቲዎች ስብስብ አንደመሆኑ በአንደኛው ፓርቲ በመታቀፍ የቅንጅት አባል መሆን እንደሚቻል በቅርቡ ደሞ ወደ ውህደት የምንሄድበት መንገድ እየተስተካከለ ምቹ አሰራር እንደሚፈጠር ነገርን ለምሳሌ ቀስተደመና በዚህ አካባቢ ቢሮ የለውም ያ ማለት ግን የቀስተደመና አባል ለመሆን የሚፈልጉ አይችሉም ማለት አይደለም እዚህ ባሉት የቅንጅቱ አባል ቢሮዎች ወደ አንደኛው በመፄድና የቀስተደመናን ፎርም በመሙላት አባል መሆን ይቻላል በማለት አስረዳን በርካታ አስተያየቶች በቃልም በፅሁፍም ተስጥቶን በቂ ውይይትና ጠቃሚ ውጤት ይዘን ተለያየን ከሕዝቡ ስሜት የተረዳነው ሕዝቡ ከገዢው መንግሥት ጋር ምን ያህል እንደተሰላቸና በዚህም ከቀጠለ ዛገራችን ወደ ማትወጣበት የድቀት ሁኔታ እንደምትገባ ነው ሕዝቡ እንደአገባቡ ተበትኖ ወደየቤቱ ሲሄድ አሁንም የአዳማ ፖሊሶች በወገናዊ ስሜት ነበር በማስተናገድ የሸኙት እኛንም ረጋ ብለን እንድንሄድ መክረውን ወደ አዲስ አበባ መንገድ ቀጠልን ቀስ ብላችሁ ሂዱ ተጠንቀቁ ለማንም አታቁሙ» የሕበረተሰቡ የወገናዊነት ምክር ነበር ያን ፅለቱኑ ማታ መለስተኛ ስብሰባ ስለነበር መድረስ ያለባቸው አባላት እንዲደርሱ መንገዳችንን ቀጠልን የሚመለከታቸውም ወደ ስብሰባው ሌሎቻችን ወደየቤታችን በነገ ቀጠሮ ተለያይን ከተለያየን በኋላ የነገን የቤት ሥራና እቅድ በየበኩላችን አዘጋጅተን ጠዋት በቢሮ መገናኘት ስለነበረብን ብዙም እረፍት የማይታሰብ ነው በነጋታው ጠዋት ሁላችንም በሰአቱ ቢሮ ተገናኝተን የተነደፈውን ቀጣይ መርሃ ግብር ወደተግባራዊነት ለመለወጥ ውይይት ሲጀመር በእኔ በኩል የሬዲዮና ቴሌቪዥን ፕሮግራሜን ጽሁፍ ቅድሚያ ሰጥተን ከተመለከትነው በኋላ ወደስቱዲዮ ፄድኩ ስቱዲዮአችን የግል ቤት ውስጥ ነው አንድ የድርጅታችን ደጋፊ የሆነና የሃገርና የሕዝብ ፍቅር ያለው ያለምንም ክፍያ ዓላማችንን በመደገፍ የፈቀደልን ሲሆን በስቱዲዮው ውስጥ ያሉት ሁለት ወጣቶች የትግራይ ተወላጆችም የኛ ደጋፊዎች ናቸው ሰአት ሳይወስኑ መሸ ረፈደ ሳይሉ ልክ አንደራሳቸው ሥራ በማየት ነበር የሚደክሙት በህዝባዊ ስብሰባዎች በአዲስ አበባ በክለሎችም አብረውን በመስቀል አደባባይም ሳይለዩን ፕሮግራሙ እሰኪያበቃ ድረስ ከያንዳንዳችን ባልተናነሰ መንገድ አስተዋጽኦ በማድረግ ደግፈውናል ረድተውናል ምንግዜም ምስጋናችን ይገባቸዋል ኢህአዴግ ቅንጅትን ዘረኛ ብሎ ሲለጥፍብን አንጀታቸው እያረረ ለምን የማያውቁትን ይዘላብዳሉ። » ይላሉ ለሕፃናቱ ደህንነት ፃሳብ ቢይዘኝና ቢያስጨንቀኝም «ቅንጅት ነን» ማለታቸው ደሞ አኮራኝ ያም ሆኖ ስጋቴ አልቀረምና መንገዱ ኮረኮንች በመሆኑ ቀስ ብዬ መሄዱን ትቼ በፍጥነት ማለፍ ያዝኩ ግን እነሱም ፍጥነት ጨምረው ስለሚሮጡ ልዩነት አላመጣም ደግነቱ ምንም ሳይደርስባቸው ምርጫው አለቀ በኋላም ምንም አልሆኑም ለነገሩ የአካባቢው ነዋሪ ቤተሰብም የዋዛ አይደለም ምርጫው ሁለት ቀናት ሲቀረው ሁለት ጎረምሶች በአካባቢው ቀበሌ ተይዘው በመወሰዳቸው ወላጆችና የአካባቢ ነዋሪዎች ወጣቶቹ ወደ ታሰሩበት በመሄድ ልጆቻችንን ልቀቁ ብለው ወጥረው በመያዝ ወዲያው አስለቅቀው ቀበሌው ሁለተኛ እንዲህ ያለ ሥራ እንዳይደግመው ነግረው ራሳቸውንና ልጆቻችውንም ከካድሬ ድንፋታ ነዓ ያወጡ ናቸው የኢህአዴግ ካድሬዎች ጀግንነትና ድንፋታ ፈሪ ሲያገኙና በብዛት አንዱ ላይ ሲረባረቡ እንጂ እኩል ለኩል በሆነበት ቦታ ላይ ድንፋታቸው ሁሉ ይደበቃል የመከራ ዋዜማ ገና ምርጫው ሳይጀመር በኢህአዴግ በኩል ነውጥ ተጀመረ በምርጫው ወቅትና ምርጫው ያስከተለው ውጤት ወደ ተቃዋሚዎች በተለይም ደግሞ ወደ ቅንጅት ያደላ በመሆኑ ከገጠር እስከ ከተማ ምን አንደደረሰ የምናውቀው ነው ኢህአዴግን ካልመረጣችሁ መግቢያ የላችሁም ፃገሪቱ የአልቂት ትሆናለች ልጆቻችሁ መስዋእት ይሆናሉ ኢትዮጵያ አትኖርም በማለት ሲያስፈራራ ቆቁየ በሌላ በኩል ደሞ ሕዝቡ የነፃነትንና የመብትን ጉዳይ ከመቼውም ጊዜ በበለጠ አውቆ ይህንን መብቱን የማስከበር አቅም የራሱ እንደሆነ ተገንዝቧል ችግሩ ግን ኢህአዴግ የሚፈፅመው ኢሰብአዊ ድርጊት ከሕዝብ ፍላጎት ወይም ሕዝቡ መብቴ ብሎ ከሚያካሂደው ሰላማዊ ትግል ጋር የሚጣጣም አለመሆኑ ነው ወያኔ ኢህአዴግ የሚተማመነው በመሳሪያው ስለሆነ እንጃልህ የምን መብት። አፄ ከምፈቅድልህ ውጪ መብት ብሎ ነገር የለም ሁኔታው የባሰ ሊሆን ይችላል የሚል ስጋት በውስጤ አደረ የተቃዋሚው ደጋፊ ናችሁ በማለት ወጣቱን አደገኛ ቦዘኔ ብሎ ማሠር ሠራተኛውን በግምገማ ስም ከሥራ ማባርር መንደሩ በሙሉ ለቅንጅት ቆሟል በማለት ለኮንዶሚኒየም ግንባታና ኢንቬስተር ይፈልገዋል በሚል ሰበብ ማፍረስ የሚጠቁመው ይህን ነው ገበሬውን ቅንጅትን ልትመርጥ ነው ስለዚህ መሬትህንም ልቀቅ ማዳበሪያ አታገኝም ባለፈው በረጂም ጊዜ ክፍያ የወሰድከውን ማዳበሪያ አሁኑ አምጣ እያለ ተማሪውን ቅንጅት ስብሰባ ሄደሃል ቅንጅትን ልትመርጥ ነው ካልሆነ ቅንጅትን ተቃውመህ ሰልፍ በመውጣት አውግዝ ይህን ካላደረግህ ግን አንተና ትምህርት ጨርሶ አትገናኙችም በማለት ቅድሚያ ማስጠንቀቂያ መስጠት አልፎም ዛቻውን ተግባራዊ ማድረጉ ሲታይ የኋላው የአውሬነት ጠባዩ አሳሳቢ ሆኖብኛል የምርጫው ቀን እየተቃረበ በመጣ ቁጥር ኢህዴግና የምርጫ ቦርድ አዳዲስ ህጎችና መመሪያዎች ማውጣት ጀምረዋል የቅንጅትን ተመራጮች በገጠርና በከተማ በማስፈራራት አለያም ገንዘብ በመክፈልና በዛቻ በመታገዝ ምርጫውን እንዲሸሹ እያደረጉ ነው በምንም መልኩ ከምርጫው እራሳችንን አናገልም ያሉትን በማሰቃየት ቤታቸውን እስከማቃጠል በመድረስ እያሰቃዩዋቸው ነው የኢህአዴግ ከፍተኛ ባለስልጣናት በልዩ መኪና ከኪሳቸው አንዳች ወጪ ሳያደርጉ ታጅበው እንደ መንግሥት በትእዛዝ ስብሰባ በመጥራት ሕዝቡ ከመጣ በኋላ እንደተመራጭ ማስፈራሪያና ዛቻ የተመላበት የምረጡን ቅስቀሳዊ ትዕዛዝ እያካፄዱ ነው ሕዝቡ ፉከራውን ሰምቶ እንተያያለን በሚል ስሜት ስብሰባው ይበተናል በአንዳንድ ቦታዎችየዛገር ሽማግሌዎችን በመሰብሰብና ልዩ ልዩ ድጎማና የወደፊት የቃል ኪዳን ሰነድ በመስጠት እያስማሉ ሕዝቡ እንዲመርጣቸው እንዲያግባቡላቸው እያደረጉ ነው አንድ የቅንጅት አመራር ከኢህአዴግ አመራር ጋር ተገናኝተው ስለምርጫው ሲያወሩ የኢህአዴግ ከፍተኛ አመራርና ግንባር ቀደም ካድሬ «በዚህ ምርጫ ቅንጅት አንድ ወንበር አያሸንፍም» ሲል የቅንጅት አመራር ደግሞ ሲመልስ «አዲስ አበባን ካላሸነፍን ሞተናል» ተባብለው ነበር የምርጫው አለት እየተቃረበ ጥቂት ቀናት በማስቆጠር ላይ እንዳለ የወያኔ ኢህአዴግ ጭካኔና ማስፈራራት የበለጠ ጠነከረ እድሜ ፆታ መለየት ተወ ማንአለብኝነት አየለ በጣም የሚያስገርሙትን ናንሳ ከንግዱ ሕብረተሰብ አባላት ጥቂቶቹ የራሳቸውን ሳይነኩ በንግዱ ሕብረተሰብ ንዋይ ተወዳጅነትን ያተረፉ መያዣ ዋስትና ሳይባሉ ከባንክ ብድር የሚዝቁ ሌላውን ግን ጊዜና ወቅት እየጠበቁ አዳውን አልከፈለም በማለት ወንጅለው ንብረቱን የሚያሸጡ በንግዱ ሕብረተሰብ መሞት የሚያብቡ በመክሰሩ የሚበለፅጉ ተመራርጠው ወያኔ ኢህአዴግን አለንልህ አሉት ግንባር ቀደሙ የታወቁ ናቸው አባሎቹም እንደዚሁ ዋናው ቀደም ሲል የመንግሥቱ ሃይለማርያም የመስተንግዶና መዝናኛ ሹም በሚል ቅጽል ስም የሚታወቁና ቀረቤታ የነበራቸው ከጄኔራል ተስፋዬ ገኪዳን ጋር በውስኪ ብርጭቆና በጋለሞታ አቅራቢነት የታወቁ ከጄኔራል ተስፋዬ ገብረስላሴ ጋር የሚስጢር አገናኝና ጉዳይ ፈፃሚ የነበሩ ለረጂም ጊዜ የአሜሪካን ቪዛ አማላጅም አገናኝም በመሆን ብዙ ብር ያጋበሱ ወደ በኋላ ላይ ደሞ ከሁሉም አቅጣጫ ሞላጫ የሚል ስም ሲሰጣቸውና ጀምበር ስትጠልቅባቸው የፃዛፃገሪቱን መዋአለ ንዋይ ከካዝና አሟጠው ይዘው አሜሪካ በመግባት ንግድ ይዘው የኖሩ ኢህአዴግ ሲገባ አዲስ ቆዳ ለብሰው ፖለቲካውንና ስርአቱን ጠልተው የወጡ በማስመሰል ራሳቸውን ክበው የተመለሱ የሚመሩት ኮሚቴ በንግዱ ሕብረተሰብ ምንም አውቅና ሳይሰጠው ተቋቋመ ፃሳቡ ለአባይ ፀሐዬ ሼራተን በተካሄደ ስብሰባ ቀረበላቸውና እሳቸው በጉዳዩ በጣም ተደስተው እንዲገፉበት አበረታተው ይሄው ጉዳይ ለጠቅላይ ሚኒስትሩና ለአቶ በረከትም ተነግሮ እንቅስቃሴው በአቶ አርከበ የበላይነት ቀጠለ በኮሚቴ አባልነትም እርስ በርሳቸው ተመዳድበው በመዋጮው ሰአት ለመታየትና በለውለታነታቸውን ለማረጋገጥ ሽር ጉድ ማለት መሩ ኮሚቴ ተብዬዎቹ ተመካክረው የንግዱን ሕብረተሰብ አባላት ማስገደጃ አቅድ ያውጠነጥኑ ጀመር በቅድሚያ አንድ ከፍተኛ የወያኔኢህአዴግ ሹመኛ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በግብዣው ላይ አንዲገኙ እንዲያግባቡ ተደረገና ያ ስምምነት ያለምንም ተቃውሞ ተቀባይነት ሲያሰገኝ የጥሪው ወረቀት ክቡር ጠሚኒስትር በሚገኙበት» ተብሎ ተክዘጋጀ ጥሪው ከመላኩ በፊት የሚጠሩት ሰዎች ዝርዝር በኮሚቴው ወጥቶ መክፈል ያለባቸውም ተወሰነ በቅድሚያ በስልክ ከከፍተኛው ሹመኛ ከኮሚቴው ሊቀ መንበር ቢሮ እየተደወለ ክቡር ጠሚኒስትር የንግዱን ሕብረተሰብ አባላት ከዘርፉ ጋር በተገናኘ መልኩና ስለግብር ብድር ታክስ ቫት ጉዳይ ሊያነጋግሩ አስበዋል ይሁንና ከቦታው ጥበት የተነሳ ጥቂት ሰዎ ች ተመርጠዋል ከነዚህ መሃልም አንዱ እርስዎ ነዎ ትና እንኳን ደስ ያለዎት የጥሪውን ወረቀት እንልካለን የሚል መርዶ ለተፈረደባቸው ሁሉ ተዳረሰ አንዳንዱ ይህን አይነት ተንኮል አነማን እንደሚሰሩትና ጥሪው ለምን እንደሆነ ገብቶታልቢሆንም ዝምታንና መቀበልን መርጣል ከጥቂት ቀናት በኋላ ተቃዋሚችንም ለማስደንገጥ ሕዝቡንም ለማታለል እንዲያመች ተብሎ የንግዱ ሕብረተሰብ ከወያኔ ኢህአዴግ ጎን በመቆም የራሱን አስተዋጽኦ ለማድረግ በቬራተን ሆቴል የስብሰባ ጥሪ አድረጓል በዚህ ስብሰባም ላይ ጠሚኒስትሩ ይገኛ ሉ የሚል ዜና ይለፈፍ ጀመር በንግዱ ሕብረተሰብ መዛል በሹክሹክታ ስለተባለው ምሸት ጉም ጉምታ ቀጠለ መቼ ጋበዝን ተጋበዝን እንጂ። ሰብሳቢ የገቢዎች ቦርድ በጅሮንዶች ነበሩ ስለግብዣውና ስለክብር እንግዳው ሲነገርለት የነበረው ዝግጅት ስለተገኘው ገቢ ግን ምንም መግለጫ አልተሰጠም ይህም ከፋዮቹንና ኮሚቴውን ትንሽ ያወዛገበ ጉዳይ ነበር ይባላል ቼኩ በኮሚቴው ስም ስለሚጻፍ ትንሸ ሊቀነጨብለት ይችላል የሚል ስጋት ነበርና አሁንም በነጋዴው አካባቢ ኮሚቴው ጥርስ ውስጥ የገባ ሥጋ ሆኗል ሌላው የሚያስቀው የመጀመሪያው የኮንዶሚኒየም ዕጣ ጉዳይ ነው በዚህ ዕጣ ማውጫ እለት ንግግር ሲደረግ ይህ የኮኖዶሚኒየም እጣ ለሶስተኛ ጊዜ ከሚካፄደው ፃዛገር አቀፍ ምርጫ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ በመሆኑ ታሪካዊ ነው ኢህአዴግ ለሕዝብ ካለው ተቆርቋሪነት በመነሳት ይህን ተግባር በመፈጸሙ ደስተኛ ነው እንግዲህ ከምርጫው ማግስት ጀምሮ ቁልፉን የምናስረክብ በመሆኑ ዛሬ ግን ቤታችሁን እንድታውቁት አድርገናል ግንቦት ለቁልፉ ስነስርአት እንገናኝ በማለት ነበር የእጣው ስነስርአት የተዘጋው ወደዚያ የሄፄደው ህዝብ ቁልፉን ተቀብሎ የሚመለስ መስሎት ነበርና ሁኔታው ሲለወጥበት ፌ አፄፄ ይቺማ የምርጫ ድምፅ ግዢ ናት» በማለት ቀለደ የዚሁ ተመሳሳይ ሂደት ከባለታክሲዎች ጋር ተፈጸመ የጨነቀውእአርጉዝ ያገባልየባሰበት እመጫት አዲስ በወጣው የትራንስፖርት የታክሲዎች ህግ እያንዳንዱ የታክሲ አሽከርካሪ ሊወጣው የማይችለው ፅዳ ውስጥ ተዘፍቋል «ግፍ ነው በዛብን የህግ ያለህ ቢሉም የሚሰማቸው አላገኙም ጉዳያቸውን ለመንገድና ትራንስፖርት መገናኛ በማቅረብ ፍትህ ቢጠይቁም በሄዱበት ሁሉ ነገራቸው ጆሮ ዳባ ልበስ አየሆነ ጩኸታቸው እሪ በክንቱ ከመሆን አላለፈም ለአዲስ አበባ መስተዳድርም ብንጮህ ሰሚ አጣን በማለት አቤቱታቸውን ይዘው ቢሄዱም የሚሰማ ቀርቶ ወደ ግቢውም መግባት ሳይችሉ የአቤቱታ ደብዳቤያቸውን ብቻ በተላላኪ ተቀብለዋቸው ተለያዩ በተደጋጋሚ በመመላለስ መልስ ጠይቀው ከሁሉም ቦታ የተሰጣቸው መልስ በአንድ ጊዜ መክፈል ቢያቅታችሁም በየወሩ ከፍላችሁ ጨርሱ የሚል ነበር በየወሩ ለመክፈል ደሞ የገንዘቡ ብዛት መቼም የሚያልቅ አልሆነም በሌላ በኩል ደሞ ባለው ቅጣት ላይ አሁንም በየቀኑ ቅጣቱ አየጨመረ ነው አንዳንዶቹ አቅማቸው የፈቀደውን ያህል በመክፈል መንጃ ፈቃዳቸው እንዳይታገድ ሲያደርጉ አቅሙ የሌላቸው ደግሞ መንጃ ፈቃዳቸውን አስረክበው እነሱም ታክሲያቸውም በየቤታቸው ከቆሙ ሰነበቱ ቅጣቱ ቀላል አይደለም መቀጫው እስከ ብር የደረሰባቸው ሞልተዋልያላቸው አድል ለአግዚአብሔር ነግረው መጪውን በመጠበቅ ዝምታ ነው ምርጫ መጣ የታክሲ አሽከርካሪዎች ቁጥር ሊታይ በጣም ብዙና ለምርጫም የሚፈለግ የድል ድምፅ ሊሆን የሚችል ነው አሁን ወደነሱ መዞር ወሳኝ ነው ተባለ ምን ይደረግ። አታዋርደን በቃኝ አጉራህ ጠናኝ ብያለሁ ለካስ አንዲያው አይደለም ኢህአዴግ የቦዘኔን ስም የወደደው ቦዘኔ በመሆኑ ነው ከሱ ጋር የተጣበቀው ደጋግሞ የሚጠራው እንደ ጸሎት የሚደግመው መለያው ስለሆነ ነው ስሙን ለሰው ያወረሰው ደሞ ኢንተርፃሞይን ይወደዋል መገለጫው በመሆኑ ጭፍጨፋውን ለመቀጠል ምርጫን አርጎ ተገኑ ስለኢንተርፃሞይ ምንነት በስፋት የሚተርከው ያውጠነጠነውን እቅዱን በተግበር ለማዋል ነው ቀኑ ደረሰ በመጨረሻው የመገናኛ ብዙዛፃን ፕሮግራማችን ለሕብረተሰቡ የሚጠቅም የምርጫ ምልክታችንን ማስታወሻና በምርጫው ሂደትም ምርጫውን ሕዝቡ እንዴት ምልክት ማድረግ እንዳለበት በበቂ መግለጫ አስተላለፍን ኢህአዴግ ከካርድ ግዢ ከምረጡኝ ማስማል ከድምፅ መግዣ ክፍያ ከማስፈራራቱ ባሻገር ንብን መምረጥ ካልፈለጋችሁና ቅንጅትን መምረጥ ካሰባችሁ ንቡ ላይ የኤክስ ምልክት አድርጉበት» የሚል ማደናገሪያም ተጠቅሞ ስለነበር ይህ ለምን እንደተባለም ለመራጮቻችን በሚገባ አስገነዘብን በሌላ መልኩ ካድሬዎች በቀበሌ ስብሰባ አየጠሩ «ማንን እአንደመረጣችሁ የምናውቅበት መሳሪያ ስላስተከልን ተጠንቀቁ» ማለታቸውንም ከኢህአዴግ ካድሬዎቸ ጥቆማ ስለደረሰን በዚህም ኢህአዴግ የተለመደ ውሸትን ተናገረ እንጂ እንዲህ የሚሉት መሳሪያ እንደሌለ አሳወቅን በሌላ በኩል ደሞ ከታማኝ አድርባዮችና ካድሬዎች በተሰጠ መመሪያ መሰረት ከየመስሪያ ቤቱ ለተመረጡ የሚስጥር ታማኞች አስቀድሞ ምልክት የተደረገበት የምርጫ ካርድ በመስጠት «ምርጫ ጣቢያ ስትደርሱ ከምርጫ ጣቢያ የሚሰጣችሁን መምረጫ ኪሳችሁ ከታችሁ ይህንን በማስገባት ከምርጫ ጣቢያ የተሰጣችሁን ባዶውን ስታመጡልን ለያንዳንዳችሁ ብር እንከፍላለን ተብሎ መታቀዱንም መመርያውን ከተቀበሉት ከአንዱ የኛ ደጋፊ ስለደረሰን ጉዳዩን ለምርጫ ታዛቢዎቻችን በማስታወቅ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳሰብን ሌላው የምርጫን ሰአት መግደል የሚል ሲሆን «የምርጫ ካርድ ያልወሰዱና ከአንዱ ጣቢያ ቀደም ብለው በመምረጥ አለያም መምረጥ በማይችሉ ቡድን ውስጥ ያሉትን በማስተባበርሰልፉ ውስጥ ገብተው ሰአት እንዲገድሉና የቅንጅት ደጋፊዎች የምርጫ እድል እንዳያገኙተሳልችተው እንዲመለሱ ማድረግ» የሚል ሲሆን ለዚህም መራጮቻችን ቀድመው ሰልፍ እንዲይዙ አስጠነቀቅን ኢህአዴግ ሊሰራቸው ያሰባቸው የተንኮል ወጥመዶች ሁሉ መመሪያው ከሚሰጥበት ቦታ ሳይበተኑ ለኛ ሲደርሱ ነበርፁይህን ያደርሱልን የነበሩትን የወያኔኢህአዴግ አባላትን ከልብ እያመሰገንንያደረጉት አስተዋፅኦ በቅንጅት ድል እንደሚካስ ልናረጋግጥላቸው እንደምንወድ ቃል ገባን ፅሁድ ግንቦት ሰባት ቀን ከጠዋቱ ሰአት ምርጫው በየምርጫው ጣቢያ ሊጀምር ጥቂት ሰአታት ቀሩ ሁሉም ስልክ ይደዋወላል ቀጠሮ ይሰጣጣል «ልብ አርግ። ቀደም ብለን መሄድ አለብን ወረፋው እንዳይያዝ የፈለገውን ሰአት ይፍጅ አንጂ ሳንመርጥ አንመለስምየነገዋ ዕሁድማ ሙሉ በሙሉ ለምርጫ የምትውል ናትሁሉም ቃል ተግባብቶ ቀኑን ለመጠበቅና በሰአት ተነስቶ ወደ ምርጫ ጣቢያ ለመሄድ ግንቦት ፅ ሁሉም ማለት ይቻላል በጊዜ ነው ወደ አልጋው ያመራው ከየክልሉ ወደ ቢሮ እየተደወለ የሕዝቡ ስሜት እንዴት እንደሆነ ተነግሮናል በቅንጅት ቢሮዎች ስለምርጫውና ታዛቢነት አስፈላጊው መመሪያና ቁሳቁስ መሟላቱ ተረጋገጠ በየምርጫው ዘመን ኢህአዴግ አመሻሹ ላይ ካርድ ሲቆጠር መብራት ማጥፋት ልምዱ ስለሆነ ለዚህ ማክሸፊያ ማሾየውሃፃ መያዣ ለድካሙ ተለዋጭ ታዛቢ ሰፃንና አገልግል ለምግቡ የሚያስፈልገው ሁሉ ተዘጋጅቷል ማታ ላይ ከቢሮ ወደቤት ስመለስ በየመንገዱ የሚያየኝ ሁሉ የቅንጅትን የምርጫ ምልክት እያሳየ «አይዞን ድሉ የኛ ነው» በማለት ያበረታታኛል ለነገሩ ሁላችንም እራሳችንን ነው ሰበብ እየፈለግን የምናበረታታው ጉዳዩ የየአንዳንዱ በመሆኑ አበረታችና ተበረታች ሊኖር አይችልምና ቤቴ ስገባ ባለቤቴ አልሚ የቪድዮ ካሜራ ይዛ ነው በሩን ስከፍት ያገኘኋት አልጠረጠርኩም ሌላ ሥራ የያዘች ነበር የመሰለኝ ለካስ ነገሩ የእኔን ስሜት በምርጫ ዋዜማ ምን እንደሚሰማኝ ልትቀርጽ ፈልጋ ነው እየጠየቀችኝ መልስ ሰጠሁ ራአዬንም ፍርፃቴንም ሕልሜንም ሁሉንም አስመዘገብኩ ምርጫው ወደኛ እንደሚያደላ አረጋግጩ ነገርኳት ገዢው ፓርቲም ያንን ለማክሸፍ የተለያየ ዘዴ አንደሚጠቀምና ሕዝቡ ግን ዘንድሮ እንደማይበለጥ መለስኩ ምርጫ ግንቦት ንጋት ላይ ነቃሁፅሰአቴን ሳይ ሰአት ነው ተነስቹ ተጣጠብኩና ለ ሰአት ሩብ ጉዳይ ሲሆን ከቤቴ ወደ ምርጫ ጣቢያ መንገድ ጀመርኩ ከቤቴ ግቢ ስወጣ መንገዱ ሰው ብቻ ነው ሁሉም መንገዶች ወደ ምርጫ ጣቢያ ይወስዳሉ ሆኗል ቀደም ሲል የፄ ምርጫ ጣቢያ በቀበሌው ጽቤት ተብሎ ነበርና ወደዚያ በመፄድ ላይ እያለሁ ማንነቴን የለዩ የምርጫ ምልክታችንን እያሳዩ «ይለያል ዘንድሮ» እያሉኝ ሰላምታ በጣቶቻችን እየተለዋወጥን ቀበሌ ስደርሰ ምርጫው በቀበሌው የሕፃናት መዋያ መሆኑ እየተነገረው መራጭ ሁሉ ወደዚያው በማምራት ላይ ነው አኔም ቀጠልኩ በጠዋት መጣሁ ያልኩት ሰው ወደ ምርጫ ጣቢያው ስደርስ ከ በላይ ሰው ቀድሞኛ ል በስንት ሰአት እንደመጡ መገመት አልተቸገርኩም ስገባ ሁሉም እዚህ ና። ያሉን ስልኮች አነሱ ተደውሎ ሲነሳ ያለው ምሬት «ምነው ስልኩን አትያዙት እንጂ የል ነበር እንዳለያዝነው ማስረዳቱ ጠቀሜታ ውም ብቢሮ ተቀምጠን ሁኔታውን ከተዘዋዋሪ ታዛቢ ዎቻችን በመቀበል ላይ እንዳለን ከአዲስ አበባ ዩኒቬርሲቲ እንድ መረጃ መጣ «በቅድሚያ በንብ ላይ ምልክት የተደረገበት ፎርም ተሰጥቶን እምቢ ብለን ምርጫ ተቋርጧል ድረሱልን» የሚል ነው ወዲያው የአውሮፓ ሕብረት ታዛቢዎች እንዲሄዱ አደረግን ደሞ ከሌላ የምርጫ ወረዳ ከክልሎችና ከየቦታው ቅድሚያ ምልክት የተደረገበት የመምረጫ ካርድ ተገኘ ተገኘ እዚያም ተገኘ እዚህም ተገኘ በየቦታው ተገኘ ሆነ ሕዝቡ ድምፁ አንዳይዛባ እንዳይሰረቅ እንዳይጭበረበር ጥበቃውን አጠናክሮ እየታገለ ነው በተለያየ ዘዴ በጉልበት በማስገደድ የኢህአዴግ ካድሬ ዎች ዘረፋ ለማካፄሄድ የምርጫ ኮረጆ ለመለወጥ ያደረጉትን ግብግብ የቅንጅት ደጋፊዎችና አባላት ተቋቁመው ድምጻቸው እንዳይሰረቅ ተከላክለው አድነዋል ይህ በአዲስ አበባ እንዲህ ሆኖ ሳለ በክልል ግን የተለየ ሂደት ነበረው በየወረዳው ባሉ የምርጫ ጣቢያዎች የምርጫ ኮረጆ ዘረፋ ጦርነት እየተካሄደ ችግሩ ክአቅም በላይ ሆነ በአንዳንዱ ጣቢያ የቅንጅትን ታዛቢዎች እያባረሩ እየደበደቡና እያሰሩ የወረዳ አስተዳዳሪዎችና የአካባቢ ካድሬዎች ጉልበትና ሕገወጥነትን በአንድ ላይ አስተባብረው ዘረፋውን ተያይዘውታል የቅንጅት ታዛቢዎች የቻሉትን ያህል የማረጋገጫ ሰነዱን በማስፈረም ከአካባቢው የማስረጃ ዘረፋ ለማዳን በልዩ ዘዴ ማለትም በቅብብሎሽ ወደ ልዩ ቦታ እየላኩ በማዳን ላይ ናቸውነፁ የውጭ ታዛቢ ዎችን ከፀ ኪሜ በላይ መሄድ አደጋ አለው በሚል ሰበብ ሊያግዷቸው ቢሞክሩም በአካባቢው ትብብርና ጥረት ከተባለው ርቀት አልፈው እንዲሄዱ አድርገው ኮረጆ አድነዋል የሲቪክ ማሕበራት ለታዛቢነት ያቀረቡት ጥያቄ አሻፈረኝ ተብሎ በስንት መከራና ሕገ መንግሥቱ የሰጠውን መብት ለማስጠበቅ በተካፄደ ክርክር በፍርድ ቤት ትዕዛዝ በመጨረሻው ደቂቃ ላይ ተፈቀደላቸው የሲቪክ ማህበራቱ ይህ ሊሆን አንደሚችል ጠርጥረው ስለነበር አስቀድመው ታዛቢዎቻቸውን ወደየጣቢያው በመላክ አስፈላጊውን የታዛቢነት ቁሳቁስ በማሟላት አዘጋጅተው አስቀምጠዋቸው ስለነበር ሲፈቀድ ሰዎቻቸውን ማጓጓዝ ሳይሆንበስልክ ተፈቅዷል ሥራችሁን ቀጥሉነኩ በማለት የሕዝብን አደራ ለመወጣት ጥረው በአብላጫው ሂደታቸው የተዋጣ ሥራ ሰርተዋል ይህን የቅድሚያ የጥንቃቄ ዘዴ ባይጠቀሙና አእስኪፈቀድ ቢጠብቁ ኖሮለመታዘብ አይችሉም ወይም በከፊል ይበላሽባቸው ነበር የሲቪክ ማህበራት በታዛቢነት መሰለፍ ለመላው የተቃዋሚ ፓርቲዎች ከፍተኛ ድጋፍ ያደረገ አድልዎ ያልታየበት ውጤት አስገኝቷል የሲቪክ ማህበራቱ በተመደቡበት ቦታ ሁሉ ለምርጫ አስፈላጊ የሆነውን ድጋፍ እገሌ ተእገሌ ሳይሉ ለሁሉም በማድረጋቸው ለኢትዮጵያ ሕዝብ ታላቅ ውለታ የሰሩ ናቸውና ከታሪክ ተጠያቂነት ድነዋል ምርጫው « እንክን የለሽ እንዲሆን ነው ጥራተታችን» በማለት አቶ በረከትና ጠሚኒስትር መለስ ለኢትዮጵያ ሕዝብ የገቡት ቃል ባይከበርም ሕዝቡ በራሱ መብቱን ከሞላ ጐደል ለማስከበር ጥረት አደርዓል ቢሆንም ምርጫው ግን እንከን በእንከን በር ኢህአዴግ ካደረበት ንቀትና ማን አለብኝነት የተነሳ በየትም ቦታ ሕዝቡ ደፍሮ ተቃዋሚዎችን አይመርጥም የሚል አምነት ስለነበረው በየቦታው መሸነፉን ሲሰማ ያንን የምርጫ ውጤት የራሱ ለማድረግ ጥረቱን ወዲያው ነው የጀመረው ሰዎችን መያዝ መደብደብ ማስፈራራት ምንም ያልተደረገ አልነበረም በጣም የሚገርመው ምርጫው ካለቀ በኋላ ዛቻውም ሆነ ማስፈራራቱ ምን ትርፍ እንደሚያስገኝ አልገባንም ነበር በኋላ ግን አንደተረዳነው ታዛቢዎች ቃላቸውን እንዲያጥፉና አስገድደውን ነው መተማመኛ ያስፈረሙን ለማሰኘት ነበር ይህ ሰበብ ግን ቢያንስ በአብዛኛው ቦታ አልሰራም መራጩ ሕዝብ ማንም ይሁን ማን ለውጥ ፈላጊ ሆኗልና ለውጡን ማግኘት አለብኝ የሚል አቋም ላይ ደርሷል ይህንን ፍላጎቱን ማንም ሊያክሽፍበት አይችልም በሌላ በኩል ደሞ አቶ በረከትና መሰሎቻቸው ባለፈው የገቡትን ቃል አጠፉ አንዱም ተግባራዊ አልሆነም ምርጫው እንከን በእንክን ሆኖ ኢህአዴግ ሽንፈት በሽንፈት ቢሆንም እምቢ አልተሸነፍኩም በማለት የጨዋታው ፈረሰ አባይ ደፈረሰ ወክባው ቀጥሏል ሚዲያውም የታዘዘውንና ለገዢው ፓርቲ የሚጠቅመውን ልብ ወለድ ዘገባ አያቀረበ ተቃዋሚውን እያወላገደና እያሳሳተ ማቅረቡን ተያይዞታል ይህ ደግሞ በሕዝቡ በገዢው ፓርቲና በተቃዋሚ ፓርቲዎች ማፃል አለመግባባት የሚፈጥር ቢሆንም መገናኛ ብዙፃኑ ብዙም ግድ አልነበራቸውምየነጻው ፕሬስ አባላትም እውነቱን ብቻ በመዘገባቸው እንደጠላት ተቆጥረው የኘሮፓጋንዳ ዘመቻና ወከባ ተደረገባቸው አለመግባባቱ የተፈጠረው ከተቃዋሚ ድርጅቶች ጋር ወይም ከቅንጅት ጋር ብቻ ሳይሆን ከዚያም አለፈ አቶ በረከት ልክ የተቃዋሚዎችን አባባል እንዳሻቸው አንደሚተረጉሙት ሁሉ ሚስተር ቲሞቲ ክላርክን ንግግር በተዛባ ሁኔታ እንዲዘገብ በማድረጋቸው በተፈጠረ አለመግባባት ቲሞቲ ክላርክ ጎምዘዝ ያለ መልስ ሰጥተው ነበር እንዲህ የሚል ለአ በረከት ስምኦን የማስታወቂያ ሚኒስትር አዲስ አበባ ባለፈው ሀሙስ በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊና በተቃዋሚ ፓርቲዎች መሪዎች መካከል የተደረገው ስብሰባ በመገናኛ ብዙፃን ተዛብቶ የተዘገበበት አንዳንድ ጉዳዮች አስደንግጦኛል እኔ ራሴ በግሌ በተሳሳተ ሁኔታ እንዲህ አለ ተብዬ ተጠቅሻለሁ ይህም ውዥንብርና መሳሳትን ፈጥሯል ይህ ሁፄታ በሚቀጥሉት ጥቂት ሳምንታት ውስጥ ስኬታማ ዴሞክራሲያዊ ለውጥ ሲመጣ የሚችለው ሙያዊ ከሆነ ያላጋደለ በሀቅ ላይ የተመሰረተ ሚዲያ ሲኖር ብቻ ነው ከዚህ በላይ ብዙም ነገር አያስፈልግም የሚለውን የቆየ አምነቴን የሚያጠናክር ሆኖ አአግኝቼዋለሁ ኃላፊነት የሚሰማውበሙያው የተካነ የመንግስትና የግለ ሚዲያ አማካኝነት ብቻ ነው የመድበለ ፓርቲ የዴሞክራሲ ችግሮች በአደባባይና በግልፅ ሊፈቱ የሚችሉት ከበሩ ሚኒስትር አንደሚያውቁት አርብ ከሰዓት በኋላ ኢህአዴግ የስነ ምግባር ደንቡን በሚፈርምበት ሰዓት የተቃዋሚ ፓርቲዎችን ተአማኒነት ጥያቄ ውስጥ በማስገባት መግለጫ ለመስጠት መወስንዎን በተመለከተ በጣም ተደንቄያአለሁ ተደናግጫለሁ ያላሰብኩትም ያልጠረጠርኩትም ነበር ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በተገኙበት ከአንድ ቀን በፊት ምሸት ላይ የተደረሰው ስምምነት በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ላይ እርስመዎ እንደሚያውቁት ጥልቀት ሊያገኝ ሊጠናከር ሲገባው ቅድመ ሁኔታ ይኖርበታል በዚህም ምክንያት የሚያስፈልገውን እምነትና መተማመን ያጣል ብዬ በጭራሽ ሀሳብ አልነበረኝምቋ ተቃዋሚ ፓርቲዎችም እንደዚሁ ይህንን ሰነድ በተቻለ መጠን የማይሰበርና ሳምንታት በአንድ ሰዓት ጊዜ ውስጥ አንዳልነበር ሆነዋል እንደ እኔ ትሁታዊ አስተያየት ከሆነ ሁሉም ወገኖች እንደገና ተመልሰው ይህንን የስነ ምግባር ደንብ መፈረማቸው ለሁሉም ይጠክማቸዋል ብዬ አምናለሁ በዚሁ አጋጣሚና ጊዜ ሌሎች የስራ ባልደረቦቼ ባሳለፍናቸው በርካታ ሳምንታት ውስጥ ሲናገሩት አንደቆዩት የቀድሞውንና ወቅታዊውን የሚዲያውን ደዌ የማከም ማለትም የሞያዊ ብቃትንና የተአማኒነትን ደረጃ ስታንዳርድ ከፍ የማድረግ ከፍተኛና ስር የሰደደ አንገብጋቢነት አለው ብዬ አምናለሁ እነዚህም ዴሞክራሲ ያብብ ዘንድ ቅድመ ሁኔታዎች ናቸው የዯስታወቂያ ሚኒስቴርም የላቀ የተአማኒነትን የደረጃ መለኪያዎችን ስታንዳርድ ማውጣትና ለእነሱም መገዛት ይኖርበታል እላለሁ ሁሉም አግባብ ያላቸውና ጉዳዩ የሚያገባቸው ወገኖች ጋዜጠኞች የግልና የመንግሥት የሚዲያ ተቋማት የትምህርት ተቋማት የፖለቲካ ፓርቲዎች የማስታወቂያ ኩባንያዎች ወዘተ ሁሉ ይህንን የደረጃ መለኪያ ከፍ በማድረግና ወደላቀ ደረጃ ለማድረስ የጥረቱ አካል መሆን አለባቸው በአጭር ጊዜ ውስጥ ቅድሚያ የሚሰጠው ርምጃ አድርገው የፓርቲ መሪዎች ይህንን የስነ ምግባር ደንብ እንዲፈርሙ እንደገና ለስብሰባ ይጠሯቸዋል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ ከዚህ ዘለግ ባለ ጊዜ ውስጥ ግን አሁን ያለውን ሚዲያውን የተጠናወቱት ህመሞችን የሚፈትሽ ለህዝብ ጥቅም መስራታቸውን የሚያረጋግጥ መሻሻሎችን ማስተዋወቅ የሚችል ሰፊ መሰረት ያለው የምክክር ሂደት ይኖራል ብዬም አምናለሁ ዓለም አቀፉ ህብረተሰብ ይህንን ሂደት ለማገዝ ፈቃደኛ እንደሆነ እርግጠኛ ነኝ እነዚህ እርምጃዎች በቪህ ሳምንት መጨረሻ ላይ ያየናቸውን ዓይነት የተዛባ የሚዲያ ዘገባዎች ለመቅረፍ ይረዳሉ ብዬ እምነቴን እገልፃዋለሁ የእርስዎ ታማኝ ቲሞቲ ክላርክ አምባሳደር ይህም ደብዳቤ ምናልባት ለጊዜው ትንሽ አስደንግጦ እንደሆን እንጂ ለውጥ ግን አላስገኘ ምአንዲያውም ቲሞቲ ክላርክ የውጭ ሰው በመሆናቸው እንጂ ክስ ተመስርቶባቸው ቃሊቲ ይገቧት ነበር ያም ሆነ ይህ ሕዝቡ ለውጥ ፈላጊነቱን በሚገባ በማሳየት በምርጫ ክልሎች በአፈና ተይዞ ምርጫውን በነፃነት እንዳያካሂድ ከተደረገው የትግራይ ክልል በስተቀር በሁሉም ቦታ ተሽንፏል የትግራይ ክልልም ያገኘው ወረታና ጥቅም ቢኖር ከሌላው ወገኑ ጋር አብሮ መወቀጥ ነው ሕዝቡም «የሚሉን ሌላ ዕውነቱ ሌላ» እያለ ከማማረር አልወጣም ሕዝብ ላለፉት ዓመታት በማን አለብኝነትና በጀብደኝነት ሲገዛው የነበረውን የኢህአዴግ መንግስት በድምፁ በሚገባ ቀጣየውጥር ተይዞ ይህን የማድረግ ፅድል የተነፈገው የትግራይ ሕዝብ ነው ቅጣቱ በአንድ ወረዳ ወይም ክልል የተወሰነ ሳይሆና ከዳር እስከዳር በፃገሪቱ በሞላ ሆነ ይህ አስደንጋጭና ያልታሰበ ዱብ ዕዳ ሕዝባዊ ፍርድ ገዢውን ፓርቲ ለማመን ከሚችለው በላይ ስለሆነበት የ«ጨዋታ ፈረሰ ዳቦ ተቆረሰ» የልጆች ጨዋታ አይነት እንቅስቃሴ ገና ምርጫው የተጠናቀቀ ዕለት ምሽት ጀመረ ቀደም ሲል ሲካሄዱ በነበሩት ሕዝባዊ ስብሰባ ዎች ላይ ውድቀትና በቴሌቪዥን በተደረጉት በርካታ ክርክሮች ኢህአዴግ ያጋጠመው ተደጋጋሚ ሽንፈት አሳስቦት ስለነበር ለአንዳንድ የምርጫ ቦታዎች ተብሎ የተዘጋጁ የመምረጫ ካርዶች በስህተት ያልታሰበበት ቦታ ያውም አራት ኪሎ ዩኒቨርሲቲ በመድረሱ ተማሪው ለሕዝብ የቆመ ነውና አሻፈረኝ በማለት ሁኔታውን ለዓለም አቀፍ ታዛቢችዎምና ለቅንጅቱ ቢሮ በማሳወቃቸውና ሁፄታው ከቦታ ቦታ በመዛመቱ በዚህ የታሰበው ተንኮል በአጭሩ ተደናቀፈ ምርሓውን በጉጉት ይጠብቅ የነበረው የኢትዮጵያ ሕዝብ እንቅልፍ አጥቶ ድምፁን ለመስጠት ቸኩሎ ነጋ አልነጋ ብሎ ወደ ምርጫው ጣቢያ ሄዶ ተሰለፈ ሳይነጋ ወረፋ ለመያዝም የተገደደበት ምክንያት ገዢው መንግሥት አባላቱን ቀድሞ በማሰለፍ የምርጫውን ሰአት ለራሱ አባላት በማድረግና ወረፋውን በማጓተት የተቃዋሚዎችን የምርጫ ዕድል ለማበላሸት የታቀደውን ዘዴ ሕዝቡ በቅድሚያ አውቆት ስለነበር ይህንኑ ለማክሸፍና ፃሳቡን ለማሳካት ነበር ቀድሞ የተሰለፈው በዚህም የልቡ እንዲደርስ አድርጓል ሕዝ ከመሰለፍና ከመምረጥም ባሻገር ድምፁን ሲጠብቅ ለማደር ቆርጦ ነበርና ከምርጫ ክልል ከምርጫ ወረዳ ምርጫ ጣቢያው አካባቢ የኮረጆ ግልበጣና የስርቆትን ተግባር ለማክሸፍ ሲል ርቆ አልሄፄደም ገዢው መንግሥት ሁሉ በጁ ሁሉ በደጁ ስለነበር መብራትም የማጥፋት እቅድ ሊይዝ እንደሚችል በመገመት ከባድ ዛይል ያላቸውን ባትሪዎች ይዞ ለታዛቢዎች ለማቀበል ይጠባበቅ ነበር መብራት በጠፋበትም አካባቢ ይህንኑ ነው ያደረገው በአንዳንድ ስፍራዎች የመብራቱን መጥፋት መክታ በማድረግ የኮረጆ ግልበጣ በተሞከረበት ወቅት የቅንጅቱ ታዛቢዎች የድረሱልን ጥሪ በማሰስማታቸው የየአካባቢው መራጭ ሕብረተሰብ ድምፁ እንዳይሰረቅበት ባትሪ ወደ መምረጫው ክፍል በማነጣጠሩ ከመብራት ፃይል ያላነሰ ብርፃን ተፈጠረ የዘረፋው ሙከራም በአብዛኛው ባይባልም እጅ ከፍንጅ እየተያዘ ተጨናግፏል መራጩ ሕዝብ ምንም አንኳን ለነፃነቱ ለዴሞክራሲያዊና ለሰብአዊ መብቱ ሲል ለመብቱ ቢቆምም ቅንጅት ለዚህ ብርታቱና ቆራጥነቱ አክብሮቱን ይገልፃል የቀኑና የአጋማሽ ሌሊቱ የምርጫ ሂደት በዚህ ሁኔታ ከተጠቃለለ በኋላበሕዝብ በኩል የተዘረጋው ያልተቋረጠ የጥበቃ ሂደት ቀጠለ የምርጫ ኮረጆው አሁንም ያለው በምርጫ ጣቢያዎች በመሆኑ ከዚያ ተቆጥሮ ተፈራርመውበት ወደ ምርጫ ቦርድ እስኪወሰድ ድረስ የሚጠብቁት ሰዎች ችግር ቢፈጠር የአካባቢውን ሕዝብ በአሪታ ለመጥራት ወስነው በተጠንቀት ጥበቃቸውን አጠናክረዋል አንዳንዶቹ ወደየቤታቸው ቢሄዱም ከእንቅልፍ ጋር ግን አልተገናኙም ሁሉም የምርጫውን ውጤት ለማወቅ አቆብቁቦ በመጠበቅ ላይ ነው ቆጠራው ካለቀበት ቦታ ወዲያው ስለውጤቱ አንድ ሰው ሲሰማ ለሚያውቀው ሁሉ ይደውላል ሌላውም እንዲሁ በአዲስ አበባ ስልክ ብዙ ሥራ የበዛበት ዕለት ቢኖር ያ ቀን ነበር የሚመዘግብ ቢገኝ ኖሮ ክብረ ወሰን ሳይዝ አይቀርም በዚህ የምርጫ እለት ብቻ ከጠዋት ጀምሮ እስከ በነገታው ንጋት ድረስ በፄ ሞባይል ላይ ብቻ የስልክ ጥሪዎች ደርሰውኛል ሁሉም ስለምርጫና አይዚችሁ የሚል ነበርይህም ማለት በየአንዳንዱ ደቂቃ ጥሪ ነበረኝ ማለት ነውሌሊቱን ሙሉ ስልክ ስመልስ ነበር ያደርኩት የሥርጫው ውጤት በታወቀበት ሁሉ ቅንጅት መሪነቱን ይዛኣል አንዳንድ ጣቢያዎች ቆጠራው ቢያልቅም የኢህአዴግ ካድሬዎችና የቀበሌ አስተዳደሮች አንዳንድ ችግር በመፍጠር ውጤቱ እንዳይወጣ ለማድረግ ሞክረዋል ይሁንና የቅንጅት ታዛቢዎች ውጤቱ ታውቆ ቦርሳ ካስቆለፉ በኋላ ብቅ በማለት ሹክ እያሉ ተመልሰዋልና በሁሉም ምርጫ ጣቢያ ያለው ውጤት የቅንጅትን በአዲስ አበባ ማሸነፍ አረጋግጧል ሕጋዊ በሆነ መልኩ እስኪነገር ሁሉም አቆብቁቦ በመጠበቅ ላይ ነው የምርጫ ቦርድ ውጤቱን ያስታውቃል በሚል ተስፋ የወያፄ ኢህአዴግስ ሽንፈትን የመቀበል ፈቃደኝነት በምን ይታወቃል። አለ ጨፈረ ተደሰተ ኢዮፃ አበባዬ ሆነ ዳር እስከ ዳር የክልሎች ገና ጥቂት ቀናት ይፈጃል በሚል አውነታ ላይ የተመሰረተ ግንዛቤ በሕዝቡም በቅንጅትም በኩል ነበር ሁኔታው ግን እንደዚያ አልሆነም ወዲያው ገና ተቆጥሮ ፊርማ ሳያርፍበት «በክልሎች የተካፄደውን ምርጫ ኢህአዴግ አየመራ ነው ከተማዎቹን ቅንጅት አየመራ ሲሆን የገጠሩን ምርጫ ግን ኢህአዴግ አሸንፏል» አለ ኢህአዴግ ስልክም ፋክስም ከሌለበት አካባቢ ሁሉ ያለውን የምርጫ ውጤት የሳታላይት መገናኛ ተክሎ የተረዳ ይመስል ሰቆቃወ ሰኔ የካርድ መግዛትበቅድሚያ ምልክት የተደረገበት የምርጫ ካርድ ኮረጆ ውስጥ ማጎር ሰውን እኛን ምረጡ ብሎ ቅንጅትን እንደዲያብሎስ አድርጎ ማቅረቡ የቅንጅትን ታዛቢዎች ማሰሩ ማባረሩ መግዛቱ በማሕበር ጥዋ ላይ ድንገት ደርሶ በጥዋው ማስማሉ ማስፈረሙ ሁሉ አልሰራምና ከምርጫ በኋላ ሊደረግ የታቀደው ታክቲክ አሁን በሥራ ላይ መዋል ጀመረ በምርጫው እለት ልዩ መመሪያ ተሰጥቷቸው በመንቀሳቀስ ላይ የነበሩት ታማኝ የኢህአዴግ ካድሬዎች አልቀናቸውም ድል በአዲስ አበባም በክልልም ከዳቸው ለመገናኛና ለትራንስፖርት ቅርብ ከሆኑት የክልል ምርጫ ጣቢያዎች በደረሰን ዘገባ መሰረት ቅንጅት ምርጫውን በመሪነት እንደያዘ ነው ታዛቢዎ ቻችን የመተማመኛ ማስረጃዎቻቸውን በተረከቡበት ቦታ ሁሉ ደስታ በደስታ ሆነው ነው የሚደውሉት ደስታው ወደኛም እየፈሰሰ በውጤቱ ረክተናል እርካታው ብዙም አልቆየም አሸንፈን ማስረጃ የተቀበልንባቸውም ቦታዎች በጉልበትና በጠብመንጃ እገታ ኢህአዴግ አሸንፏል በማለት የዜና ወኪላቸው ር«ሬዲዮ ፋና» በርእስ አንቀፁ በዜና ትንታኔ ላይ ዘግይቶ የደረሰን በሚል በተደጋጋሚ አወጀ ይህን ግራ የገባው ዜና የሰማው ሕዝብ ከየቦታው በሚያውቀው የቅንጅት ስልክ ሁሉ እየደወለ ኡኡታውን ማሰማት ያዘ ድምፃችን ተሰረቀ የጉልበት ሥራ ተሰራ አንድ ነገር እናድርግ እንጂ ዝም አላችሁ አንዴ። ይህ ደግሞ ሕዝቡ ለመብቱ ሲልያን እለቱኑ ድምፄ ተነጠቀ ብሎ ሰላማዊ ተቃውሞ ሊያደርግ ዝግጁ ነበርና ያንን ለማገድ የተደረገ ነው ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሰጡት መግለጫ ላይያው እንደተለመደው ለፈረንጆች አዋጁን ያወጁት የሳቸው ሰዎች «ወያኔኢህአዴጋውያን በመሸነፋቸው ምክንያት ችግር እንዳይፈጥሩ በማሰብ ነው» የሚል ሰበብ ሰጥተዋልያም ሆኖ ግን አዋጁ ሕገ ወጥ መሆኑ ለማንም ግልፅ የሆነ የማን አለብኝነት አወጃ ነበር በአዋጁ የታገተው ያቺን ወድ የነፃነት ቀኑን ሲጠብቅ የቆየው ሕዝብ ብሶቱ ምሬቱ ችጋሩ ስለበዛበትና የምርጫው ውጤትም አዝማሚያውን በየቀኑ እየለወጠተሸናፊ አሸናፊ ወደሚሆንበት ሩጫ በመያዙ ምክንያት ይህ ጊዜ የማይሰጠው ጉዳይ ነው በማለት በራሱ ውሳኔ ለሰላማዊ ትግል ቆረጠ ሕዝቡ በፍቃዱ ለሰላማዊ ትግል ለመውጣት መነሳሳቱን የተገነዘበው ኢህአዴግ ደግሞ ስሜቱን የባሰ ለማጋጋልና ያልተጠበቀ ሁኔታ አንዲፈጠር ያቀደውን ተግባራዊ ለማድረግ በቅንጅት ስም ነገ ሰላማዊ ሰልፍ ውጡ የሚል ወረቀት ረጨ ይህን ሁኔታ ቅንጅት እንዳወቀ ወዲያውኑ ሕዝቡ ሰልፍ እንዳይወጣ ጥሪውም የቅንጅት አለመሆኑን በመግለፅ ሕዝቡ እንዲረጋጋና እንዲጠብቅ የሚጠይቅ ተማፅኖ በመንግሥት ሬዲዮና ቴሌቪዥን እንዲነገርለት ለድርጅቶቹና ለዜና አገልግሎት ቢልክም ያ ቦታ ሳይሰጠው ቀረ ይህ ሊሆን እንደሚችል የተገነዘበው ቅንጅት ወዲያውኑ አማራጭ በመውሰድ ይህንኑ የተማፅኖ ጥሪ በጀርመን ድምፅና በአሜሪካን ድምፅ የአማርኛ ፕሮግራሞች እንዲተላለፍለት በመለመን ይህን በማድረግም ሕዝብን ካላስፈላጊ ሁኔታ ሊያድኑት አንደሚችሉ በመግለፅ በማሳሰቡ ጣቢያዎቹ ይህንኑ ተቀብለው መልእክቱን አስተላለፉ ሕዝቡም አዳመጠ። ለኔም አንዲት ጥይት መድቡልኝ እያለች ተማፀነች አግአዚ ከምንም አልቆጠራት ያንን የልጆቿን አሬሳ ተራምዶ ወደሚቀጥለው ግዳዩ ጥሏት ሄደ ገዢው ፓርቲ ለሕዝብ ለወገን የሚያስብሰላማዊ ቢሆን ኖሮ ቂም በቀል ላይ ያነጣጠረ ዒላማ ባይኖረው ኖሮ ይህንን ሰላማዊ የሆነ ስብሰባ በአስለቃሽ ጭስበእሳት አደጋ ውፃዛ ሊበትነው ሲችል ለምን ዳግም የማይገኘውን የሕዝብን ሕይወት መቅጠፍ እንደመረጠ ግልፅ ነው የአዲስ አበባ ሕዝብ በምርጫው ወያኔኢህአዴግን በቃኝ ብሎ አንቅሮ በመትፋት ላደረሰበት በደልና ኢሰብአዊነት በድምፁ ስለቀጣው ለዛ ቂም በቀል መወጫ ነው ያደረገው ይህ ለማንም ቢሆን ግልፅ ነው ሕዝብ ያየውና ያመነው ከምርጫው ቀደም ብሎ የተገባውን መንግሥታዊ ቃል ነበር ካለፉት የምርጫ ዘመናት የተለየ ያደረገው ለተቃዋሚ ደርጅቶች ፍቃድ መስጠቱ የክርክር መድረክ መክፈቱ የመገናኛ ብዙሃኑን በቅንጫቢም ቢሆን ሰአት መፍቀዱ ነው ያንን ሕዝብ በማመን በትንሹም ቢሆን እውነተኛው ዴሞክራሲ መጥቷል በማለት ያቺን ትንሽ መብት ነበር ተግባራዊ ለማድረግ የሞከረው ዴሞክራሲያዊ መብት በቁራጩም ቢሆን አግኝቻለሁ ብሎ ነበር ያንኑ በሰላማዊ መንገድ ለማስከበር የወጣው የታወጀው ዴሞክራሲ ግን ጥይት ሆነ ገዢው መንግሥት ለሕዝብ የዴሞክራሲ መብት ጥያቄ ያለው ምላሽ የጥይት ናዳና አፈና መሆኑን አሳየ የደቡብ አፍሪካው የአፓርታይድ መንግሥት በሱዌቶ ንፁፃን ዜጎች ላይ የፈፀመው እስካሁን በታሪክና በትውልድ እንደሚታወስ ሁሉ ሕወፃትኢህአዴግም እንደቅኝ ገዢዎች በዚህ ተግባሩ ልክ እንደሱዌቶ ታሪኩ ሲነሳ ይኖራል የአግአዚ ጦርም ለዚህ መሰል ሕዝብን የማመስ ሂደቱ አብሮ ይታወሳል እነዚህ ንፁህ ኢትዮጵያውያን ሕይወታቸው በአግአዚ ጦር ሲቀጠፍና ቤተሰቦቻቸው በፃዘን ሲሸማቀቁና በልጆቻቸው የነበራቸው የነገ ተስፋ ሲጨልምባቸው ግዳይ ጣዮች ደግሞ የደስታ ፌስታ ላይ ነበሩ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በዚያው ምሽት ለልጃቸው ምርቃት በሼራተን ግብዣ አድርገው ምሽቱን በደስታ ሲያሳልፉ የበርካታ ኢትዮጵያውያን ቤተሰቦች ግን በሃዘን ማቅ ተጨብጠው ነበር ያመሹት ይ ጎው ጴፇድፏመሜነታና ይእሀ መሪቀታሃ በምንም መልኩ ይሁን ሕይወት ከጠፋና ቤተሰብ ሃዘን ከደረሰበት በተለይም ጉዳዩ ፃገራዊ ከሆነና በርካታ ሰዎችን ካካተተ በመሪነት ደረጃ ላይ ያሉ ባለስልጣኖች ጉዳቱ የደረሰው በዛገር ላይ ነውና ሃዘናቸውን መግለጥ ሰብአዊነት ነው ከመሪዎችና ከባለስልጣናትም የሚጠበቀው ይሄው ነው መንግሥት እራሱ ባመነው መሰረት በአለቱ በተሰጠው የመገናኛ ዘገባ መሰረት ሰው ሞቷል በርካታ ሰዎች ቆስለዋል ተብሎ ነበር የተነገረው ቁጥሩ እንዲያንስ የተደረገው የግድያውን ኃጢያትና ተጠያቂነት ለማቅለል ከሆነ አውነቱ ግን በሰኔው ከ ያላነሰ ሰው ሕይወት ነው ያለፈው ከጥቅምት ጀምሮ ደግሞ ሌላ ነው። ከጥቂት ዓመታት በፊት በነበረው የባድመ ጦርነት ጊዜ ሲነገር አንደሰማሁት ወታደር ማለት እኛ በሰላም እንድንኖር ሲል እርሱ የሚሞትልን መሆኑን ነበር ታዳጊ ወጣት ነቢዮ አለማየሁ ወያኔኢህአዴግ ንብ ሆኖ ለምርጫ ሲቀርብ እንደ አንድ ፓርቲ ሆኖ ሳለ መንግሥትነቱና ፓርቲነቱ ተጋጭተውበት ውሳኔውም ግራ የተጋባ ውሳኔ መመሪያውም የፓርቲና የመንግሥት እየሆነ ሕዝቡንም መያዣ መጨበጫ አሳጥቶታል ሃዘኑን እንደፓርቲ ለተጎዱት ቤተሰቦች ማቅረቡ ነውር ቢመስለውም እንደ መንግሥት ግን ማድረግ የነበረበትና ያላደረገው የሕዝብ ንቀትና ማን አለብኝነት ነው ሁኔታው ይህ ሆኖ ሳለወያኔ ኢህአዴግ ሰልፉን ያነሳሳው ቅንጅት ነው ሕዝብ ለአመፅ የጠራው ቅንጅት ነው በማለት በብቸኝነት በሚጠቀምበት የመገናኛ ብዙዛፃን ሕዝቡን ለማታለል ጥረት ቢያደርግም ሕዝቡ ደሞ እውነታውን ተረድቷልና አልተቀበለውም በመገናኛ ብዙፃንም ይህን ክስና የፃሰት ውንጀላ ቅንጅት ለማስተባበልና እውነቱን ለሕዝብ ለመግለፅ ጥረት ቢያደርግም መገናኛ ብዙፃት በሞኖፖል በመያዛቸውና ሕዝባዊነታቸው በወረቀት ላይ ብቻ ስለሆነ ጥያቄው ተቀባይነት አላገኘምይህም ልክ እንደሌሎቹ ጉዳዮች ወያኔኢህአዴግ እንደፓርቲና እንደመንግሥት ስለሚያስብና መገናኛ ብዙፃንም ለዚህ ህገ ወጥ የሆነ ጥምር ስልጣን አውቅና በመስጠት የመንግሥት ተቀጣሪዎችና የፓርቲ አባላትም በመሆናቸውበቅጥር ለደመወዛቸው በፓርቲ አባልነታቸው ለታማኝነታቸው ቆመው ቅንጅትን ለመወንጀል ታጥቀው ቆሙ በመገናኛ ብዙሃን ውስጥ ያሉት ባለስልጣናት በሙሉ የኢህአዴግ አባላት ናቸው የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ምዋና ሥራ አስኪያጅም ለምክር ቤት ተወዳድረው በቅንጅት ተወዳዳሪ በመሸነፋቸው የእልህ የቂም በቀል መወጫ መሳሪያ አድርገው እየተጠቀሙበት ነው በዚሁ ተመሳሳይ የዜና አገልግሎቱ ሃላፊም የመንደር ልጅና አባል የሬዲዮው ምሥራ አስኪያጅ አባልና ታማኝ በመሆናቸው ተመሳሳይ እርምጃ ነው የወሰዱት «ውሻ በበላበት ይጮፃል» እንዲሉ በዚህ ሁኔታ ያሉ ሰዎች ደግሞ ሰብአዊ መብት የዴሞክራሲ መብት ፍትሕ እኩልነት የሚለውን ቃል ሲተረጉሙት ኢህአዴግን በሚወግን መልኩ ስለሆነ ዳኝነታቸው ሕዝብን የማይወክል ሰንካላ ሆኖ ነው የሚቀርበው ከዚህ በመነሳት በመንግሥትምበመገናኛ ብዙፃንና በኢህአዴግ ላይ አንዳቸም ሕዝባዊ እምነት ሊኖር አልቻለም የሕዝብን መብትና ሰብአዊነት ለመንጠቅ የተነሳ ሃይል የምንከላክልበትና ከሕዝብ ጋር የምንገናኝበት መሳሪያ ሁሉ በመዘጋቱ የመከፈቱ ተስፋም የጨለመና ለመቼም ብርፃን የማይታይበት ተስፋ ቢስ ሆነ ስለዚህ ለፃገርና ለሕዝብ ነፃና ፍትፃዊ በሆነ መልኩ መስተንግዶ የሚሰጡን የጀርመንና የአሜሪካ ድምፅ ሬዲዮ የአማርኛው ክፍል ጣቢያዎች ሕዝብ ሊያውቀውና ሊደርሰው የሚገባውን ሁሉ ማድረስ እንድንችል በራቸውን ክፍት አደረጉልን የሁለቱም የሬዲዮ ዘጋቢ ኢትዮጵያውያን ዘገባቸው ሕዝባዊ ፃገራዊና ዕውነትን የያዘ ለወያኔኢህአዴግ ያልተመቸ የዓለም አቀፍ ጋዜጠኝነትን ደንብ የተከተለ በመሆኑና ለወያኔኢህአዴግ በሬ ወለደ ዜና አልገዛ በማለታቸው ሥራቸውን አጥተዋል በሁኔታው ቅንጅት እያዘነ ለፈጸሙት ተግባር ግን ሕዝባዊ አደራቸውን በመወጣታቸውና ከታሪክም ተጠያቂነት መዳናቸው በራሱ ትልቅ የሕይወት ሽልማት እንዳኙ ያምናል ቢሯችን የጋዜጣዊ መግለጫ በመስጠትም የውጭ ኤምባሲዎችና የሚመለከታቸው ሁሉ የደረሰብንና የደረስንበትን እንዲያውቁ ለማድረግ ጥረት አድርገን በመጠኑም ቢሆን ተሳክቶልናል የመንግሥት መገናኛ ብዙዛፃዛን ደግሞ ከግድያው ማግሥት ጀምሮ በተከታታይ በሰጡት መግለጫ አንድ ጊዜ መከላከያ «የኛ አባላት በግድያው ላይ አልተሳተፉምና መከላከያ ሊወቀስ አይገባም»እ ሲሉፖሊስ ደሞ በበኩሉ «ትምህርትስልጠናና እውቀት የሌላቸው ዛይሎች ተሰማርተው ያደረጉት ግድያ ነው እንጂ ፖሊሶች የሉበትም» በማለት እራሱን ነፃ አወጣ ይህ አካሄድ ለወያኔ ኢህአዴግ አዲስ ስልት አይደለም ቀደም ባለው ጊዜ በጋምቤላ ለተፈፀመው ድርጊት የተወካዮች ምክር ቤት ይህን አልቂት ማን እንዳደረሰው ይጣራ በማለት በግል ተወዳድረው የገቡ አባላት ባነሱት ጥያቄ ላይ ጠሚኒስትሩ በተደጋጋሚ ሲያብራሩ የኢህአዴግ መክላከያ አባላት በዚህ ሰብአዊነት በጎደለው ተግባር አንድም ተሳትፎ አልነበራቸውም የመክላከያው አባላት በዚህ ዴሞክራሲን በጣሰና ሰብአዊነት በጎደለው ተግባር ላይ ጨርሶ እጃቸው የለበትም» ብለው በተደጋጋሚ ለምክር ቤቱና ለኢትዮጵያ ሕዝብ ገልጠው ነበር ሶስቱ የምክር ቤት አባላትም ጉዳዩን አክርረው በመያዝ መልሱ በቂ አለመሆኑንና የተደበቀ ነገር እንዳለ ማስረጃ ለማቅረብ እንዲችሉ ተጠየቁ ጠሚኒስትሩ በፊት ያሉትን ቃላቸውን በመለወጥ አራት የመከላከያ አባላት ብቻ ተጠያቂ ሆነው ተገኝተዋል» በማለት ሌላ መግለጫ ሰጡ ለዚህ ጉዳይ ከነዚህ አራት አባላት በስተቀር ተጠያቂ የለም አሉ እዚህ ላይ መታየት ያለበት ጉዳይ እነዚህ አራት አባላት ያለመሪና ያለአዛዥ ያልተሰማሩ የበላዮቻቸው ትእዛዝ እንደሰጧቸው የታወቀ ሆኖ ሳለ አራቱን ምስኪን የመከላክያ አባለት አሳልፎ መስጠትን ነበር ጠሚኒስትር የመረጡት ከዚያስ በኋላ ምን እርምጃ ተወሰደ። ብለው ቢጮሁም ሰሚ አጥተው በጠቅላይ ሚኒስትሩ ፍርድ ቤቶችን እንዲመሩ ይግባኙን እንዲቀበሉና አንዲያስተናግዱ የምርጫ ቦርድን እንዲያዙበት የተሽሙት አቶ ከማል በድሪ የፒሁ ሰው ታዛዥ አገልጋይ የሆኑት አቶ መኮንንና አቶ ተስፋዬ ኢህአዴግ አንዳላቸው የሚነዱ በመሆናቸው ከላይ የሚሰጣቸውን ተግባራዊ አደረጉ ግፉ በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ የተፈፀመ ታሪክ ይቅር የማይለው ደባ ስለሆነ ይህ የፈጸሙት ደባ ለነሱ ብቻ ሳይሆን በነሱ ስም ለሚጠሩት ልጆቻቸው ሁሉ የአድሜ ልክ ማፈሪያ ሆኖ ነው የሚኖረው ቤተሰቦቻቸው ባልዋሉበት ወንጀል በማያውቁት ጉዳይ ስማቸው ሲረክስ መኖሩ ያሳፍራል ቅንጅትም ሆነ ሌሎች ተቃዋሚ ፓርቲዎች ተደጋግሞ እንደተጠቀሰው ጦር የሌላቸው የቀበሌ ሹሞችን የማያዙ በገጠሩ መስተዳድርም ሥልጣን የሌላቸው ናቸው ይህንን ገዢው ፓርቲም ሕዝቡም የምርጫ ቦርድም የሚያውቁት እውነታ ነው ተቃዋሚ ዎች ኮረጆ ተሰርቆብናል ታዛቢዎች ተባረውብናል ድምፃቸውን የሰጡን ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል ተደብድበዋል ታስረዋል ብለው አቤቱታቸውን ለምርጫ ቦርድ ሲያቀርቡወያኔ ኢህአዴግም ተቃዋሚ ዎች አጭበርብረውኛል ሕዝቡን አስክረው ምርጫውን አዛብተዋል በሚል ነው ክስ የመሰረተው ይህ ጉዳይ ለቅንጅት አመራር ከማስገረም በላይ ነበር ግን ምንም ቢሆን ለዚህ የገዢው ፓርቲ ክስ ምርጫ ቦርድ ሊወግን አይችልም የሚል ግምት ውስጥ ገባ ምርጫ ቦርድ ግን ክሱን በትክክል የቀረበ አቤቱታ ነው በማለት ተቀበለው ተቃዋሚዎች ላቀረቡት ክስ ግን ማስረጃ እንዲያቀርቡ ጠየቀ ተቃዋሚዎች በበኩላቸው ገዢው ፓርቲ ያቀረበው የድጋሚ ምርጫ ጥያቄ አለአግባብ የቀረበ ነው የገዢው ፓርቲ ወገኖች ጭምር መተማመኛ የፈረሙበት ሽንፈታቸውንም ያመትበት ስለሆነ ድጋሚ ምርጫ ሊደረግ አይገባም ቢልም ምርጫ ቦርድ ውሳኔውን ለመለወጥ አልፈቀደም የቅንጅት አመራር ይህን አይን ያወጣ ወገናዊነት ለመቋቋም ፍትሕ ፍለጋ ወደ ፍርድ ቤት ለአቤቱታ ቢሄድም ሃቁን አይቶ መፍረድ ያልፈለገው ችሎት «ይህንን ጉዳይ የማየት ስልጣን የለውም» በሚል ዘጋው እውነቱ ግን ያ ችሎት ሊያየው የሚችል ጉዳይ መሆኑን የሕግ አዋቂዎች ያለማመንታት መስክረዋል በጣም የሚገርመው ደሞ ፍርድ ቤቱ ይህንን ውሳኔ የሰጠው የድጋሚ ምርጫው ዕሁድ ቀን ሊካሄድ አርብ እለት በ ሰአት መሆኑ ነው አቤቱታ በቀረበባቸው ቦታዎች ምርጫው የሚከናወነው ዕሁድ ሆኖ አርብ በ ሰአት ውሳኔው መድረሱ ለቅንጅት አንዳችም ምርጫ ለማሳጣት ነው በ ሰአት ለደረሰ ውሳኔ አቤት ወይም ይግባኝ ለማለት ቢሮው ሁሉ የሚዘጋበትቀጣዩ ቀንም ቅዳሜ ሥራ የማይሰራበት ዝግ መሆኑ ነው የፍርድ ቤቱ ውሳኔ በነዚያ ቦታዎች ምርጫ አይደረግም አቤቱታው ትክክል ነው የሚል እንኳን ቢሆን ምርጫውን ለማቆም የማይቻልበት ጊዜ ነበር የፍርድ ቤቱን ውሳኔ ለምርጫ ቦርድ ለማድረስም ቢሮው ሁሉ ዝግ የሚሆንበት ሰአት በመሆኑ የማይቻል ነው ይህ የሚያሳየው በተቃዋሚ ፓርቲዎች ላይ ይካፄድ የነበረውን ኢፍትፃዊነትና ይደረግ የነበረውን ጫና ነው የቅንጅት ተመራጮች ሕጋዊ በሆነው መንገድ ተመርጠው አግባብ የሆነውን ማረጋገጫ በጃቸው ይዘው ለምርጫ ቦርድም አስገብተው ያለቀ ምርጫ ላይ በድጋሚ መወዳደር አልፈለጉም በሌላ ጎን ደሞ የገዢው ፓርቲ ቀደም ብሎ በነዚህ ቦታዎች መራጩን በማንገላታትና «ባለፈው ምርጫ በድለሃል አሁን ልትክስ ይገባፃል ኢህአዴግን ካልመረጥክ ከዚህ ግድም ጥፋ ከመሬትህ ትነቀላለህ» በሚል ማስፈራሪያና ማስገደጃ በማሰር በመደብደብ በመግደልም ጭምር የቁም ስቅሉን ስላሳዩት ለምርጫም አልወጣም በአንዳንድ አካባቢ ተመራጭ የገዢው ፓርቲ አባላት በጦር መሳሪያ በመታጀብና ሕዝቡን በማሰቃየት ምርጫውን ለማሸነፍ ድምፅ ስጥ በማለት ቤተሰቡን ጭምር ለስቃይ ዳርገው ጭጭ አሰኝተውታል በዚህም አንድም የተቃዋሚ ፓርቲ ተመራጭ ወይም ታዛቢ ዝር እንዳይል ተደርጎ በዝግ ምርጫ ተመረጡ ተባለ የምርጫ ቦርድም ይህንኑ አጸደቀ ይህ ሆኖ ሳለ ወዲያው ምን እንደተስማ አይታወቅም የአውሮፓ ሕብረት ታዛቢ መሪ የሆኑት ሚስ አና ጎሜዝ በጉቦና በመዝናናት ተወነጀሉ ቀደም ሲል ሲባል የነበረው «የአውሮፓ ሕብረት ታዛቢዎች ምርጫው ተጭበርብሯል ካሉ ውሳኔያቸውን እንቀበላለን ነበር ድንገት የፃሳብ ለውጥን ምን እንዳመጣው ለሕዝቡ ግልፅ አልነበረም ወዲያው በኢንተርኔት ይህ የተባለበት ሰበብ ተገኘ የአውሮፓ ሕብረት የድጋሚ ምርጫውን ጨምሮ ምርጫው በአጠቃላይ ነፃና ፍትዛዊ እንዳልሆነ የሚጠቁም መረጃ ወጥቶ በመገኘቱ ነው ኢንጅነር ኃይሉ ሻውል ለሚስ አና ጎሜዝ ጉቦ ሰጥተዋል አዝናንተዋል ዶር ብርፃኑ የቅርብ ወዳጅ ነው የሚሉ ክሶች ወጡ። እንዲያው ጥቂት ሆነን ተነጋግረን የደረስንበት ውሳኔ ነውና ይህን በፕሮግራማችሁ ብታስተላልፉት የኛ መሳይ ካድሬዎች ሊመለሱ ይችላሉ የሚል እምነት አለንበተረፈ በኛ ሰንሰለት የወረደውን ተንኮላዊ ሂደት በተመለከተ እንዲደርሳችሁና ጥንቃቄ እንድታደርጉ ያለንን ሁሉ እናደርሳለን መልእክታችን በተለያየ የሥራ መስክ ላይ ያለን የኢህአዴግ አባላት የተለያየ አመለካከት ስላለን በኛ ላይ የሚወሰድ ምንም ነገር እንደሌለ በተደጋጋሚ ተገልጦልናል ተቃዋሚ ፓርቲዎች ግለሰባዊ ጥላቻም አይኖራቸውም እኛም ከኢትዮጵያ ሕዝብ አብራክ የተገኘን ነን ይህን አሁን በሥራ ላይ ያለውን ጨቋኝ ፖሊሲ ልንታገለው የሚገባን ነው ከምናገኘው ጊዜያዊ ጥቅም ውጪ ሕዝባችን ወደኋላ ሲቀርና ሲደኸይ እኛም ከኋላ ቀርነት አንድንም አኛም ድፃ ከሚለው ስያሜ ውጪ ልንሆን አንችልም በፍትህ ማጣትና መጓደል የሚሰቃየው ወገናችን ነው ዛሬ በጥቅም በይሉኝታ በፍርፃት ተገዝተን ሕሊናችን የሚያውቀው አገራችን ያለችበት አስቸጋሪ የኢኮኖሚና ማህበራዊ ችግር ነገ እኛንም ጠልፎ ይጥለናል በመዛሃከላችን ልዩነት ፈጥሮ አርስ በርሳችን በማጠላለፍ አንዳችንን ከሌላው ጋር በብሔር ከፋፍሎ አንዱን የበላይ ሌላውን ታዛዥና ተጠርጣሪ በግምገማ ዘወትር ተወቃሽ ሁልጊዜ አመኔታ ያጣን በማድረግ በአንድ ድርጅት ለአንድ ዓላማ ለአንድ ተልእኮ ቆማችኋል ብንባልም አውነቱ ግን ኢህአዴግ ፓርቲያችን የምንለው ማንን ልጅ ማንን የእንጀራ ልጅ እንደሚያደርግና ለማን ቅድሚያ አንደሚሰጥ በተደጋጋሚ ያየነው እውነታ ነው ከሕዝብ ጋር ለማጋጨት ሲል እኛን እያስቀደመ ለጥቅም ሲባል ግን አራሳቸው ቀድመው ተጠቃሚ በመሆን ዓመታት አለፉ ሕዝቡ በቃኝ ሲል ዝም ብሎ አይደለም ምክንያትና በቂ ማስረጃ አለውና ያንን እያወቅን አሁንም ለግል ጥቅም ብለን የሕዝብን አውነታ ለማደናቀፍ በሚሰጠን መመሪያ ሕዝቡን ብናውከውመብቱን እንዳይጠይቅ እስከዛሬ እንደምናደርገው ብናንገላታውና መብቱን ብናፍንበት ብናስፈራራውነገ ታሪክ እኛን አይወቅሱ አወቃቀስ ይወቅሰናል ከሕዝብ አብራክ የወጣን የሕዝብ ልጆች ነንና አሁንም የሸሸነውን ሕዝብ ይቅርታ ለመጠየቅ የምንችለው አሁን ባነሳው የመብት ጥያቄ እኛም ከጎኑ ስንቆም ነውና ለዚህ ታሪካዊ ውሳኔ ተግባራዊነት የሕዝብ ዓምላክ ይርዳን ፍሎጭፍፌሬ ሁሉንም አካቶ ለፕሮግራም ማብቃት አስቸጋሪ ስለሆነ ያለንም የፕሮግራም ሰአት ጠባብ ስለነበር የሁሉንም ሃሳብ በማካተት በአንድ ፕሮግራም በሬዲዮም በቴሌቪዥንም ቀርቧል ከግጥሞች ዛፍ ወጣች ዝንጀሮ ጠባሳዋ ታየ ዴሞክራሲያዊነት ጉዱ እንግዲህ ለየ እሾህ ወጋኝ ይላል እራሱ ረግጦት መንገድ የሚያሳየው መሪ ጠፍቶበት ጉልበት አለው በሬ ዝሆንም ትልቅ ነው ዴሞክራሲ ሜዳ ጉዱ ሊለይ ነው ካላጣነው መሬት ካልጠፋ ችሮታ ቀን እየታመሰ የሚወቀጥ ማታ አብቁ ይተርፋል ዘሩ እያጣ ቦታ ዘርማ ነበረን ጠፋንጂ ሚታረስ ሳይጋገር ዳቦ የት ነው የሚቆረስ ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

አስተያየቶች:


memezon

የማውረድ አማራጮች | ወደ ፒዲኤፍ ቀይር | የዕለቱ መጽሐፍ

© dirzon | የአገልግሎት ደንቦች | የግላዊነት መምሪያ | ስለ | አገልግሎቶች | መልእክት