Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ፋዬ ክዳ የሃውዜን ሰቆቃና ዘመቻ አድዋ»»። የያየየካ መመመ ከ ቨ ቨጀጀጅየሰነክ ማው ይሕ ህ ዘመቻ አክሱም ሁለት የመጨረሻው መ ሰላ ችን ማዬ ከቅ ባይኑ ኤ ስ ት ይ ቼቼ የህወሃት የልደት ቀንና የመጨረቫው በ ይለመ ሾው ም ከ ። ለፍቅሬ ተሰማ መጨረሻው ምን አንደነበረ በማላውቀው የአስር ዘመን ከቤተሰቤ ጎን ሳትለይ ለጓደኝነት የሚከፈለውን ዋጋ ሁሉ ከፍለሃል። ቤተሰቤ በፈለገህ ጊዜ ሁሉ ደርሰሀላቸዋል። ሃገር ለዮናስ ከለማየሁ ለካሳዩ ማዘንጊያና ለዘውዱ አወቀ አ ብዬ አንግዳ በነበርኩበት ወቅት ።አንደ መለዮ የሚያፋቅር ምን ከለ። በሰሜኑ የሃገራችን ክፍል ተቀጣጥሉ በነበረው ውስብስብ የአርስ በርስ ጦርነት ውስጥ በመጨረሻ ለይ ራሱን ያገኘው ይኸው ትውልድ ደራሲው በተሳተፈባቸው የጦር ግንባሮች የገጠመውን ፈተና የከፈለውን መስዋዕትነት የጦርነቱን ጅማሬና አሳዛኝ ፍጻሜ የገለጽኩበት ክፍል አብዛኛውን የመጽሐፉን ክፍል ይሸፍናል። ሰው ባጠፋውም ሆነ ፍርድ የአሰር የሚቀጣበትም ሆነ የሚሣርበት ቦታ ቢናር አስር ቤት ሆነ። ዛሬ ለይ ቆመን ያ አንዲህ ቢሆን ናሮ ይሀን ደግሞ አንደዚያ ቢያደርጉት ናሮ ማለት አንቸገራለን። የጊዜ ነገር ካልሆነ በስተቀር ከታሪክ ፊት ተሰውሮ ሊናር የሚችል ነገር አይናርም። የአንድ ሃገር ዜጎች በዓለማ በመለያየት ጠላትና ወ። ነገር ግን በወታደራዊ ቋንቋ አገላለጽ ተቃራኒ ተዋጊዎችን ለመለየት በካርታ ላይ በተለያዩ ቀለማት አሰላለፋቸው ሲታይ በንግግር ወይም በጽሑፍ ላይ ደግሞ ።ብዙ ሊንገርና ሊጻፍ የሚችል አንድ ትውልድ ያናወጠ ጦርነት ተካሀደል። ፎፖ ለደ የጴቶዮድያ ሠሬዊኑ ነበርን ክኦጋዴን እስክ ፍቅፋ ክሽሬው ወሳኝ ጦርነት ።
ረ አታሚ ተውልደ ያናወጠ ጦርነት ከኦጋዴን ድንበር ማስከበር እስከ ናቅፋ ግንባር ከሽሬ ወሳኝ ጦርነት እስከ ቃልቲ እስርቤት አስደናቂ የጦር ሜዳ ውሎና አሳዛኝ ፍጻሜ ንጋቱ ቦጋለ ቫለቃ ትውልድ ያናወጠ ጦርነት ዐ ህዐበዐዘ ዐዘበፖ ሃሃዐያ ክዐ ጵሪዕዐ ዐ ዕፎበፎዐክዐበ የመጀመሪያ እትም ዓም ቢ ሕጋዊ ፈቃድ ከደራሲው ሳያገኙ ይህን መጽሐፍ በከፊልም ይሁን በሙሉ በማንኛውዎ ር ልበጥ መንገድ በወረቀት በኤሌክትሮኒክ መሣሪያ በድምጽና በምስል በመቅረጽ ወዘተ መ ወይም ማባዛት በሕግ ያስቀጣል። አድገት በሀብረት የአውቀትና የስራ ዘመቻ በተባለው ትርምስ ወቅት የጀመረው ነውጥ ለፖለቲካ መቧደን ዳርጎት ክክተማ አስክ ገጠር ኅራ ለይቶ ሲታኮስ በነበረው ትውልድ ዘመን በተካሄደው ጦርነት ውስጥ ስለ ሆነው የጦር ሜዳ ውሎ ነው። በሰሜኑ የሃገራችን ክፍል ተቀጣጥሉ በነበረው ውስብስብ የአርስ በርስ ጦርነት ውስጥ በመጨረሻ ለይ ራሱን ያገኘው ይኸው ትውልድ ደራሲው በተሳተፈባቸው የጦር ግንባሮች የገጠመውን ፈተና የከፈለውን መስዋዕትነት የጦርነቱን ጅማሬና አሳዛኝ ፍጻሜ ይተርካል። በፕሬዝደንት መንግስቱ አስተዳደር ዘመን በምስራቅ ድንበር ጥሶ የገስባውን የውጭ ወራሪ ሃይል ለመመከትና በሌለ ጊዜ ደግሞ በሰሜን የተነሱትን ተገንጣይ ሃይሎች ለመዋጋት ተብሉ ሃገራችን ከአቅሟ በለይ በሆነ ጦርነት ውስጥ ተዘፍቃ አንደነበረ ይታወሳል። በተለይም በሰሜኑ የሃገራችን ክፍል ሲካሄድ በነበረው የአርስ በርስ ጦርነት ከውጊያው ግንባር ስፋትና ከተሰለፈው ሰራዊት ብዛት የተነሳ በሁሉም ወገ የሚደርሰው ጉዳት ይለካ የነበረው አያንዳንዱን ሰው በመ ቁጠር ሳይሆነ ስንት ክፍለ ጦር ተደመሰሰ ወይም ከውጊያ ውጭ ሆነ በሚል ነበረ። ነገር ግን የሹልክታ ያሀል በሚቆጠር ፍጥነት ለመንግስታቸው ውድቀት ዋና ምክንያት የሆነው ጦርነት በመንግሥት ሠራዊትና በሕዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ ተዋ ኃይል መካከል በ ዓም በሸሬ አንዳሥለሴ ላይ የተካሄደው ነበር። በሰሜን ኢትዮጵያ ከሰለሳ ዓመታት በለይ ሲካሄድ የነበረው የአርስ በርስ ር እንዲያበቃና በሃገራችን የመንግስት አስተዳዳርና የግዛት አንድነት ታሪክ የመጠንም ሆነ የዓይነት ለውጥ አንዲሆን ምክንያት የሆነው ወሳኝ ጦርነት ይኸው ቨሬ አንዳሥለሴ ላይ የተካሄደው ነው። ለወራት ሲካሄድ ከቆየ በኋላ የካቲት ቀን ዓም በሕዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ ግንባር የበላይነት የተጠናቀቀው ጦርነት ኛ ኮር ተብሎ ይታወቅ ለነበረው የመንግሥት ሠራዊት መደምሰስ ምክንያት ሀነ። በዚሁ መሰረት አስከ ፍጻሜው የነበርኩበትንና በሃገራችን የሰሜን ክፍል ከተካሄዱት ጦርነቶች ሁሉ ወሳኝ የነበረውን ውጊያ ያካሄደውን የኛ ኮር አመሰራረት ወታደራዊ ውሉሎ ድል ውድቀትና አሳዛኝ ፍጻሜ የገለጽኩበት ክፍል አብዛኛውን የመጽሐፉን ክፍል ይሸፍናል። በተጨማሪ የአኔ ትውልድ በአብዮትና በዘመቻ አየተናጠ የደረሰበትን አንግልትና ክምስራቅ የአገራችን ክፍል ከኦጋዴን አስከ ሰሜን ኤርትራ ድረስ በተቀጣጠለው ጦርነት ውስጥ የከፈለውን መስዋዕትነት የተቀበለውን ፈተናና ያለፈበትን ነውጥ የማውቀውን ያሀል ለማሳየት ስለሞክርኩ የአሁኑ ትውልድ ይሀም ነበረ ወይ። ታሪክና አቦደናቁ ማያውተወዎ ነገር በአገራችን በተካሄደው የአርስ በርስ ጦርነት ወንድም ከወንድሙ አባት ከልጁ ወገን ክጦገነባጠቀቃላይ በደምና በአጥንት የተዋሃደ ሀዝብ በፖለቲካ ምክንያት ተለያይቶ አርስ በርስ የተዋጋበት ነው። ብዙ ሊንገርና ሊጻፍ የሚችል አንድ ትውልድ ያናወጠ ጦርነት ተካሀደል።