Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ምሇሙጮምኤፀኦፀወመሙ ዬወደ አግታ ይልቃል በፋክስ የላከለትን መልዕክት ያገኘው ዘግይቶ ነው ይህን ያህል የሚያሳስብ የተደራጀ ኃይል ኖሮ ነው። አለ። ድንገት ልቧ ርብሽብሽ አለባት ልጀ ያ ሰውዬሽ ተገኘ ደህና ነው አታስቢ የቱ ሰውዬን ማነው ልደግ ያ አንኳን ሞተ ያልነው የአንቺ ሰጡዬ እዚህ ድሬደዋ አብርሸሽ የመጣው እ አስክንድርን አሥ አስክንድር እኔ አላምንም ኛስ በጊዜው መች አመንን ብለሽሸ ዶክተሩ የዋዛ ሰው አንዳያ ዖሥስለ ሰዎቹን ጥርግርግ አድርጐ ሲያበቃ እስክንድርን ይዞ ወደ አዲስ በባ ተመልሷል የአኛንም አስቻለውን ይዞት ሄፄዳል ጀግና ነው በአውነተ። አናቱ ወለድኩ ተበል ተስፋዬ ወጻድቅ ኦሜርታ እንደሷ ሁሉ በከፍተኛ ድንጋጤ ቢመታም ምን ትፈልጋላችሁን። አለ ቡታ ከስር እንደተጋደመ አቶ ቡታ እቪህ ሆነን አትደውልም መንገድ ላይ ባለ የሕዝብ ስልክ መነጋገሪያውን አንስቶ ሁለት ባለ አሥር ሳንቲሞችን በቀዳዳው ውስጥ ሲጨምር አንኳን በንግግሩ ወቅት ስህተት አንዳይፈፅም በብርቱ እየፀለየ ነበር በማወቅም ሆነ ባለማወቅ ስህተት የፈፀመ እንደሆን እነቪህ ሰዎች አንገቱን እንደ ዶሮ ለመቀንጠስ አንደማያመነቱና ምንም ዓይነት ምህረት እንደሌላቸው ገብቶታል ዶክተሩ ቶማስንም ካገኘው በሕይወት እንደማይለቀው ድርጅታቸውም ክዚያ በላ ሽባ አንደሚሆን እርግጠኛ ሆኗል ማሽሃነ ሳንቲሞቹን ሲውጥ ጊኒቀዲሞስ ወደ ቡታ ጠጋ አለና ጆሮውን ወደ ስልኩ አጀታ አስጠጋ ስልኩን ያነሳው ሰው አዲስ በጀመረው ቲስፋዬ ወጪት እቢ ግርታ ፀባይ ጮሠረት ቀድሞ ዮዬምፅ አላሰማም ቶማስ ለመሆነ ዓፁም እርግጠኛ የሆነው ቡታ ነበር ሀለጡ። እንዴት ማለት ጥሩ የጨዋ ልጅ ጥያቄ ነው የሌሎቹ ግድያ ማጥፋት መደምሰስ ሲሆን የእኛ ጥቂቶቹን መግደል ብዙዎቹን ለማዳን ነው በእርግጥ እንዳልከው የእኛ ከተሰማ በሚሊዮን የሚቆጠረውን ሕይወት ከሚጨፈጭፈው የላቀ ትኩረት ሊስብ ይችላል ትልቁን ጥፋት በትንሹ እየሸፈኑ ስለሚኖሩ ኢምንት በሆነችው በእኛ ተግባር ዓለም ጉድ ቢሰኝ ልማዱ ስለሆነ አይገርመኝም አይደንቀኝም ይልቅ ወደ ዋናው ጉዳያችን እንመለስና ይህን ሥራ እስከ አሁን በውጭ ነበር ስናከናውን የቆየነው ነገሩ ደግሞ በጣም አዋጪ ነው ስለዚህ ለምን አኔና አንተ ለምን በግንባር ተገናኝተን አንነጋገርም በሃያ ደቁቃ ውስጥ እዚያ እደርሳለሁ ጠብቀነ ከአቶ ባቢ ጋር መጣን ቶማስ ይህን ዓይነቱ ፈቃደኝነትና ሪ ጣን ቀጠሮ አስደስቶታል የቀረበለጉን ጥያቄ በደስታ ነው የተቀበለው እሱም ራሱ በተፈጥሮው በፍላጐት የተሞላ ሰው ነው በሚያደርገው ነገ ሁሉ ችኩል ነው በጣምም ጨካኝ ነው ። ከተማ መሬት ላይ ወድቆ በአጁ እየዳኸ ነበር።
ከአሁን በኋላ በሁለት ብርቱ ወንጀሎች ስለምፈልግህ ድሉ የእኔ ነው ነቅተህ ጠብቀኝ በአጭር ጊዜ ውስጥ ሁሉንም ነገር መልክ አስይዘዋለሁ ብሎ ይልቃል ስልኩን አለቃው ጆርሮ ላይ ደረገመበት ከዚሀ በኋላ አዚህ ቤት ውስጥ አንዲትም ደቂቃ ማባከን አልፈለገም ተኩሱን የሰመ ፀጥታ አስከባሪዎች ካሉ ወደ አካባቢው ከመድረሳቸው በፊት መሰወር ፈልጓል ቤቱ ከተማው ዳር መሆኑ በጀው አንጂ እንደ ተኩሱ መንጣጣት ይሄኔ በፖሊሶች ተከቦ ነበር ፈጣሪውን እያመሰገነ ሜሮንን አስክተሎ ወደ ግቢው ወጣ የተለየ ነገር ካለ ብሉ በጥንቃቄ ዙሪያውን ቃኘ አንዳቸም የሚያሰጋ ነገር አልነበረም ጠባቂው የጥበቃው ቤት አጠገብ ተጋድሞ አየው ሰውየው መሞቱን ለማወቅ ፄዶ ማየት አላስፈለገውም መክናው ወደ ቁመበት ተጠግቶ ተመለከተ አካባቢው ነፃ ነበር ይበልጥ አምነት አንዲኖረው ስለፈለገ የአጥሩን በር ከፍቶ ወደ ውጭ ቃኘ ሰላም ነው ይሄኔ ሁለቱ ሰዎች ብቻ ወደ አሱ እንደመጡ አመነ የውሾቹ ጩኸትና ማላዘን ቀስ በቀስ እየከሰመ ነው ይልቃል መፍጠን ስለነበረበተ መኪናውን አስነስቶ ከግቢው አወጣውና ሰው ያለበት ሰላማዊ ሣቢ እንዲመስል የአጥሩን በር እንደነበረ መልሶ ዘጋው ሜሮንን ይዞ ወደ ጭ ተስፋዬ ወጸድቅ ኦሜርታ ዋናው መንገድ ሲገሠግሥ ፎርዱን መኪና አየው በዚያም ሰው ካለ ብሉ ሰግቶ ነበር ምንም አላጋጠመውም የተጫጫነውጡን ስጋት አስጦግዶ ከአካባቢው ለመራቅ ፈጠነ የሜሮን ከጐነ መኖርም ብርታት ሆናታል መንደርተኛውም የፈራ ነው የሚመስለው አንድም ሰው አንካ ደናሮ አልወጣም ቶማስ እንደ በድን ፀጥ ብሎ ከተቀመጠበት የተንቀሳቀሰው ይልቃል በስልክ አስደንጋጩን ዜና ከነገረው ከግማሽ ሰዓት በኋላ ነው ክስር እንደተመታ ካብ ድርጅቱ ሰፈረካከስና ሲናድ እየታየው ድንጋጤ ወሮታል ነገሮች እንዳሰበው ስላልተሳኩለት እጅግ ተናዲል እናም ይልቃል መሞት ይገባዋል ሲል ዛተ ለፈጠረው ችግር ሲባል ምህረት አያስፈልገውም አደገኛው ሰነድም መገኘት አለበት ቶማስ እዚህ ውሳኔ ላይ ከደረሰ በኋላ ስልክ በመደወል አብሮ አደግ ወዳጆቹን ከእንቅልፋቸው ቀስቅሶ የተፈጠረውን ስህተት አሳውቆ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳስቦ ሌሎች ሦስት ሰዎች ጨምረው ወደ ይልቃል ቤት እንዲሄዱ ነገራቸው ከስፍራው ሲደርሱም በግቢውና በቤቱ ውስጥ የተፈፀመውን ሁሉ አጣርተው ነገሮች ምን ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ሪፖርት እንዲያደርጉለት አዘዛቸው የቶማስ ሰዎችም ጊዜ ሳያጠፉ ፈጥነው ቦታው ደረሱ አካባቢው ላይ ቀውሱ ከተፈጠረ አንድ ሰዓት አልፎታል ወደ ይልቃል ቤት የሚያስኬደው አቅጣጫ ላይ ከመድረሳቸው በፊት አካባቢውን ቃኝተው ከሚመለሱ ፀጥታ አስከባሪዎች ጋር ተሳላለፉ በቶማስ የተላኩት ሰዎች ያለ አንዳች ችግር ያለ ምንም ከልካይ ምሽቱን ተገን አድርገው በቀላሉ በአጥሩ በመንጠላጠል ግቢው ውስጥ ሰተት ብለው ገቡ ግቢውንና ቤቱን በሙሉ አሰሱት በመርዝ ከሞተው ውሻ ታንቆ ከተገደለው ዘበኛና በጥይት ከተደበደቡት የሁለቱ ሰዎች አስከራን በስተቀር ይልቃል ከየትኛውም የግቢው ማዕዘን አልነበረም እናም ነገሩ ሁሉ ምትዛት ሆነባቸው የይልቃል ቤት ውስጥ ምን እንደተፈጠረ ለማወቅ ብዙ ጥረት አድርገዋል ግጭቱ የተካሄደው ቤቱ ውስጥ መሆኑን የሚያስረዳ በቂ ምልክት አግኝተዋል የሳሎነ በር ተሰብሯል ቶማስ የላካቸው ሰዎች ወድቀው በተገኙበት አቅጣጫ ብዙ ጥይት ተተኩሷል ከሟቾቹ ሰዎች የፈሰሰው ደም ወለሉ ላይ ተንጣሎ ይታያል በተቃራኒው አቅጣጫ ደግሞ ግድግዳው በጥቂት ጥይቶች ከመደብደቡ ሌላ ደም በየቦታው ተንጠባጥቦ ይታይ ነበር የቶማስ ሰዎች በዚህ የተንጠባጠበ ደም ይልቃል በጥይት የተመታ መሆነን ቢገምቱም ከነሕይወቱ አሊያም እንደ ሰዎቻቸው ሬሳው ኦሜርታ ተስፋዬ ወጸድቅ አልተገኘም ነገር ግን የመኪናው ግቢው ውስጥ አለመኖር አካባቢውን ለቀ ለመፄዱ እንዲጠራጠሩ አድርዓቸዋል የጊዜው ውድቅት መሆን የቦታው ጸጥ ረጭ ማለትና የአስከራኖቹ በዚያ መገኘት ቤቱን የመቃብር ያህል እንዲከብድ አድርጐታል ከዚህ ቀፋፊ አካባቢ ፈጥነው ለመራቅ እያሰቡ ስልኩን አንስተው ሞክከሩት ይሠራል ለአለቃቸው ደውለው የገጠማቸውን ሁሉ ነገሩት ቶማስ የሰማው ነገር የበለጠ ጥንቃቄ እንዲወስድ አሳሰበው የነገሩ መበላሸት ስጋት እየፈጠረበት ነው ይልቃል ሰነዱን የት አንዳደረገው ሳይታወቅ ሊያመልጥ በመቻሉ ምክንያት ከፊቱ አደጋ ተደቅኖበታል ቶማስ ሰውየውን በመናቁ ምክንያት የያዘውና የተቅቐጣጠረው የመሰለው ነገር ሁሉ ከእጁ እያመለጠው እንደሆነ ታየው የተፈጠረው ችግር ባላሰበው መንገድ ከቁጥጥሩ ስር መውጣቱ አናዶታል ሲጀምረው አሸናፊ የሚሆን መስሎት ነበር አልቀናውም እንዴት ሊያቆቐዋመው አንደሚችል ደግሞ ለጊዜው አላወቀም ግን ይልቃል መቆም ይኖርበታል ቶማስ ስልክ መሥመሩ ክፍት እንደሆነ በአጣዳፊ ሲደረተ የሚገባቸውን ነገሮች አሰበ በመጨረሻም ሦስቱንም አስክሬኖች አሙጥተው ራቅ ያለ ቦታ ላይ አንዲቀብሩ በቤቱ ውስጥ የፈሰሰውን ደም እና የዕቃ ውን ከአካባቢው አርቀው እንዲጥሉ ስብርባሪ ሁሉ እንዲያጸዱ ውሻ ምንም ዓይነት ምልክት ሳይተዉ ቤቱን እንደነበረው ዘግተው አንዲወጡና ሟቾቹ የተጠቀሙበትን መኪና ከአካባቢው ገለል እንዲያደርጉ አዘዛቸው ይልቃል መኪናውን እያንገሳታ መንገዱን ዚግዛግ አያሰሰ አንድ ሁለት ጊዜ ከመንገድ ውጭ እየወጣ ሰክፋ አደጋ ሊጋለጥ ሲል በተአምር እየተረፈ በብዙ ትግልና ስቃይ ዶክተሩ ቤት ደረሰ። ራሱን በመስተዋት አይቶ በጣም እንደተቀየረ ተሰምቶት በደስታ ነው ሒሣቡን የከፈለው ይልቃል አሁን ስጋቱ ተወግዶለታል ፋይሉን እንደያዘ ሜሮንን ድጋፍ አድርጐ በዝግታ እየተራመደ ለገሀር ባቡር ጣቢያ የሚወስዳቸውን ታክሲ ወደሚያገኙበት አቀና በፋይሉ ውስጥ ያለውን ሰነድ በጠቅላሳ በፋክስ ወደ አውሮፓ ሊልከው አስቧል በባንክ ያጠራቀመውን ገንዘቡንም ለማውጣት ያሰበው ዛሬ ነው አውሮፓ የሚኖረው ምትኩ ለሥራ ወደ ሌላ አገር ሄፄዶ ስለነበር ይልቃል በፋክስ የላከለትን መልዕክት ያገኘው ዘግይቶ ነው ይህን ያህል ብዛት ያለው ገፅ በፋክስ ሲላክለት ይህ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው በተለይ ከሀገር ቤት ያውም ከይልቃል እንደተላከ ሲያውቅ ፍሬ ከርስኪ ሆኖ አንደሚያሰለቸው እየገመተ ነበር ማንበብ የጀመረው ወዲያው ጉዳዩ ስሜት አየሰጠውና ይበልጥ እአያጓጓው በገረሜታ አነበበው ከሰነዱ ውስጥ አንዲን ሃሣብ እንኳን በደንብ ሳይረዳት እንድታመልጠው ስላልፈለገ ሦስቴ በማንበብ በጥንቃቄ መረመረው እንዲህ ያለ ውስብስብ ጉዳይ የአክስቱ ልጅ ባል ከነበረ ሰው ጋር መያያዙ ለምትኩ በናፁም ሊዋጥለት አልቻለም ቢቸግረው ወደ ጆጅጀጋ አባቱ ዘንድ ደውሎ ስለ አርግጠኛነቱ ጠየቃቸው አባቱ ስለ ጉዳዩ የጠለቀ ዕውቀት ባይኖራቸውም እውነተኛነቱን ግን አስረግጠው ነገሩት ይልቃል ከፍተኛ ችግር ውስጥ ነው በሦስት ጥይት መመታቱን አይዌቼያለሁ በወቅቱ ለጥቂት ከሞት እንዳመለጠ ነግሮኛል እስከ አሁንም ራሱን ደብቆ እየተንቀሳቀሰ ነው እንዴት እንደምትረዳው መጨ ጨው ጅጅ ዱራ ጾ ፖክ ሉች መ ተስፋዬ ወጻድቅ ኦሜርታ ባላውቅም ዕርዳታህን ግን እየፈለገው ነው ብለውት ነበር እሱም ፋክሱን ወደ አሱ የላከለት ሊረዳው አንደሚችል ቢያውቅ እንደሆነ አስቀድሞ ገብቶታል የመልፅክቱንም እውነተኛነት ነበር ማመን ያቃተው አሁን ምትኩ ከመልዕክቱ የድርጊቱ መነሻ አዲስ አበባ መድረሻው ደግሞ አውሮፓ እንደሆነ ተረድቷል አዲስ አበባና አውሮፓ ያሉ ሰዎች በጥምረት የሚሠሩት አደገኛ ሥራ ቢሆንም ሥራውን የሚያንቀሳቅሱትን ሰዎች ለማግኘት የሚያስችል ትክክለኛ አድራሻቸውን የሚጠቁም ነገር በመልዕክቱ ውስጥ አልነበረም ይህን ድርጊት የሚፈፅመው ተራ ግለሰብ አንዳልሆነ ምናልባት በደንብ የተደራጀ ኃይል ያለው ቡድን ሊሆን እንደሚችል ምትኩ ገምቷል በዚህ ሥራ ምክንያት ሰዎቹ ከይልቃል ጋር መሣሪያ እስከመማዘዝ ደርሰዋል ይልቃል ደግሞ የዚሁ አደገኛ ድርጅት አባል ነው ስለ ሰዎቹ ማንነትና ስለሚገኙበት ትክክለኛ ቦታም ጠንቅቆ ያውቃል ስለዚህ በእሱ ጠቋሚነት ምሥጢራቸው ይፋ ወጥቶ አርምጃ እንዳይወሰድባቸው ለመከላከል ሲሉ ይልቃልን ሳያጠፉት እንደማይተኙ አመነ በዚህም ምክንያት ይልቃልን ሊያነጋግረው ፈልጐ ነበር ነገር ግን ይልቃል ከሦስት ቀን በፊት ጅጀጋን ለቆ እንደወጣ አባቱ ነገሩት አሁን የሚገኝበትንም አድራሻ ባለማሳወቁ ምክንያት እሱን ማግኘት ቀላል አልነበረም ሴላ ሊረዳቸው የሚችል ሰው ደግሞ አልተገኘም ምትኩ ተስፋ ባለመቁረጥ ምናልባት ልብ ያላልኩት ነገር ካለ ብሎ ሰነዱን ለአራተኛ ጊዜ በእርጋታ መረመረው ለውጥ የለም በቃ አደገኛውን ሥራ ወደሚሠሩት ሰዎች ለመድረስ ከያዘው ሰነድ በቀር ሌላ የሚረዳው ነገር እንደሌለው ገባው በመጨረሻም ማድረግ የሚችለውን ሁሉ ለማድረግ ወሰነ ምናልባት ይልቃልን አግኝተው ከማስወጦገዳቸው በፊት ይደርስሰት ይሆናል ምትኩ ውጣ ውረዱን ብቻውን ሊወጣው እንደማይችል ስለአወቀ ወዳጆቹን ለፅርዳታ ለመጥራት ወዲያው ስልኩን አንስቶ ወደ አዲስ አበባ ደወለ ኋ ኒቆዲሞስ ሁለት ወር ሙሉ ከሀገር አልወጣም ነበር ከስልሳ ቀናቶች ውስጥ ስምንቱን ቀን ብቻ ነው ከርብቃ ተለይቶ የቀየው እሱም ለአስቸኳይ ሥራ ተፈልጎ ወደ መካከለኛው ምሥራቅ የሄፄደ ጊዜ ነው ፃምሳ ሁለቱን ቀን ሙሉ ያለ አንዳች ሀሳብና ጭቅጭቅ ከኒቀዲሞስ ጋር መሆን በመቻሏ ደስተኛ የነበረችው ርብቃ እንደ ልቧ ወጦደ ቤቱ እየሄደት ገባ ወጣ ስትል ነው የሰነበተችው ሚስትነቷ እንደፀደቀላት አምና ተቀብላዋለች አመጋገቡንና አለባበሱን ሳይቀር በቅርበት ከመከታተል አልፋ ይፄ ይሁን ይፄ አይሁን እስከ ማለት ደርሳለች የየቀን ውሎዉም ከአሷ የተሰወረ ስላልነበረ ርብቃ ተስፋዬ ወጻድቅ ኦሜር ተመችቷት ደስተኛ ሆና ከረመች ወንድሟ እስክንድርም በእህቱ ጥሩ ዓደኛ ማግኘት ደስተኛ ሆኗጻል ለዶክተሩ ስልክ የተደወለለት ፅለት ርብቃ በአጋጣሚ ኒቆዱሞስ ቤት ነበር ያደረችው ልታገባው ስለመረጠችው ሰው በጥልቀት እያሰበች ሳለ በድንገት የስልኩ ጩኸት ክፍሉን ሲሞላው ልቧ ትርክክ አለ ቅፍፍም አላት ምክንያቱም ባለፈው ጊዜ ለስምንት ቀናት የተለያት እንደዚሁ እሱ ዘንድ ባደረችበት ሌሊት በተደወለ ስልክ ተጠርቶ ነው። እንዲህ የሚባል ሰው እዚህ የለም ያው የወንድ ድምፅ መለሰለት በጣም ይቅርታ ብሎ ፈጥኖ ስልኩን ዘጋው ይልቃል ከዚያ ረዘም ሳለ ሰዓት አገልግሎት ሊሰጠው የሚችል ታክሲ ፍለጋ ሄደ ብዙም አልተቸገረም ከአንዱ ባለታክሲ ጋር ተስማማና የኋላውን በር ከፍቶ ገባ ከጐፋ ማዞሪያ ተነስተው ጐተራ ሲደርሱ ወደ ወሎ ሰፊር የሚያስኬደውን መንገድ ይዘው ገሰገሱ የቦሌ መንገድ ላይ እንደደረሱ ወደ ቀኝ ታጥፈው ድልድዩን ተሻገሩ ከድልድዩ ጥቂት እልፍ እንዳሉ እንደገና ወደ ቀኝ ታጥፈው ወደ ቦሌ ሚካኤል ወይም ወደ ሩዋንዳ ኤምባሲ የሚያስኬደውን መንገድ ተያያዙት ትንሽ እንደተጓዙ ይልቃል ወደ ግራ እንዲታጠፍ ለሾፌሩ ነገረው በዚያ መሥመር መደዳውን ካሉ ቤቶች የተወሰኑትን ካለፉ በኋላ ሰፋ ያለ ቦታ ላይ ሲደርሱ የታክሲውን ፊት ወደመጣንበት አቅጣጫ አዙርና አቁም አለው ይልቃል ለሾፌሩ እናም የሚፈልገውን አይቶ እስኪያረጋግጥ ድረስ ታክሲው ውስጥ አደፍጦ ብዙ ሊጠብቅ እንደሚችል እያሰበ ወንበሩ ላይ ተስፋዬ ወድች ኢች አሜርታ ተመቻችቶ ተቀመጠ ጥሩ ጥሩ ቤቶች ያሉበት አካባቢ ነው ይልቃል ሰፈሩን በደንብ ስለሚያውቅ የሚታዩት ቤቶች ለእሱ እንግዳ አልሆነበትም በዚያ ወቅት የይልቃል ፍላጉት አንድ ነገር ብቻ ነው በመኪናው የፊት መስተዋት አሻግሮ ከሚያያቸው መደዳ ቤቶች ከአንዱ ውስጥ የሚወጣን ሰው ማግኘት እናም ከዚህ ቀደም የሚያውቀው ግቢ ላይ አፍጥጧል የሚፈልገው ሰው ያለው እዚያ ውስጥ ነው እስካሁን ሰውዬው ከግቢው እንዳልወጣ ቀልቡ እየነገረው ነው አገኘዋለሁ ብሎ ተስፋም አድርጓል ባለ ታክሲው ምን እንደሚጠብቁ ባያውቅም የመኪናውን ሞተር አጥፍቶ ስለ ቆመ ምንም ቅሬታ አልተሰማውም እንግዳው የተኮናተረው ለሙሉ ቀን ነው በዚህ ጊዜ ሁሉ መኪናው ረዘም ላለ ሰዓት የሚቆም ከሆነ ደግሞ የሚቃጠል ነዳጅ አይኖርም ሰዓቱ እየተጉጐተተም ቢሆን እየገሰገሰ ነው ከሠላሳ ደቂቃ በላይ በጥበቃ ሳይ ከቆየ በኋላ ይልቃል ያፈጠጠበት ግቢ በር ተከፍቶ የሚያውቀው መኪና በዝግታ እየተሳበ ወጣ ቅድም በስልክ ያነጋገረው ሰው መኪናውን እያሸከረከረ ጉዞውን ሲቀጥል ይልቃል ተመለከተው መኪናው ውስጥ ከተፈላጊው ሰው በቀር ሌላ አልነበረም ለታክሲ ሾፌሩ ይህን መኪና በጣም ሳትጠጋው በጣምም ሳትርቀው ተከተለው አለው ሰውዬው ግራ በመጋባት ወደ ኋላ ዞሮ ይልቃልን ካየው በኋላ በደህና ነው የሰው መኪና የምንከተለው። ምንም ችግር እንደማይኖር ነግሬሀለሁ ለአኔ አንድን ሸርሙጣ መከታተል ችግር ሊያመጣ የሚችል መስሎ አይታየኝም እኔም እንደ አፍዎ እንዲሆን ነው የምመኘው ችግር ባይኖር ጥሩ ነው ታክሲውን እንደታዘዘው አስተካክሎ አቆመና የቆየ ጋዜጣ ከዕቃ ማስቀመጫው አውጥቶ ያነብ ጀመር እነ ኒዋቀዲሞስ ከመጀመሪያው ዙር ሥራቸው እንደተመለሱ ቀጣዩን ሁለተኛውን ምዕራፍ ከየት መጀመር እንዳለባቸው ተወያዩ የትኛው አካባቢ ላይ ሊጠነክርባቸው የትኛውን ደግሞ በቀላሉ ሊያከናውኑ እንደሚችሉ ከነምክንያቱ እያቀረቡ መከሩበት በመጨረሻም የሁለተኛው ምዕራና የመጀመሪያ ሥራቸው ቤይሩት ውስጥ ያለው ሊሆን እንደሚገባ በመስማማት ወሰነ የሁለተኛው ዙር ጉዞዋቸው ለሦስተኛው ዙር መንገድ ጠራጊ ነው ጉዳዩ የሚመለከታቸው ናቸው ያሏቸውንና መረጃ ሲሰበስቡባቸው የነበሩትን ሰዎች በግንባር እያገኙ የሚያነጋግሩበት በዚህ ጉኮም ስሜት ሊቀሰቅስ የሚችልና በሦስተኛው ምዕራፍ ወ ዋናዎቹ ሰዎች ለሚያደርጉት እንቅስቃሴ የሚረዳ ጠቃሚ ነገር እናገኝበ ላለን ብለው አምነዋል እንደ እምነታቸው አንዱ ሌላውን ይበማል ሌላው ደግሞ ሌላውን አንዲህ እያሉ ደረጃ በደረጃ ዋናው የጉዳዩ ባላቤት የሆነው ሰውጋ ሲደርሱ እንደሚችሉ ተስፋ አድርገዋል ሁሉም የሥራቸውን መጨረጓ ለማወቅ ቸኩለዋል በስብሰባቸው ማጠቃለያ ላይ ኒቆዲሞስ በብዙ ምክንያቶች የዚህ የሁለተኛው ምዕራፍ ሥራ እንደ መጀመሪያው ተ ነል አይሆንም ምናልባት ያቀድነውን በምንተገብርበት ወቅት አንዳንደ አስቸጋሪ ሁኔታዎች ተስፋዬ ወጻድቀ ኮሜርታ ሊገጥሙን ይችላሉ ያም ቢሆን ግን የጉዳዩ ባለቤት ባልሆኑና በአጋጣሚዎች አስገዳጅነት ምክንያት መሥመሩ ውስጥ በገቡ ሰዎች ላይ ምንም ዓይነት ጉዳት ላለማድረስ እንጠነቀቃለን ሁላችንም ለእንዲህ ዓይነቱ ነገር ዝግጁ መሆን አለብን አላቸው ዋናውን ግንድ ወይም ወደ ዋናው ግንድ ሊያደርሱ የሚችሉ ሌሎች ጠቋሚዎችን ለማግኘት በትክክል ይረዱናል ብለው ትኩረት የጣሉባቸውን ግለሰቦች ለማነጋገር አራቱም አንድ ላይ ወደ ቤይሩት ለመብረር ዝግጅታቸውን አጧጧፉት በታክሲው የኋላ ወንበር ላይ ተቀምጦ ቡታ የገባበት ግቢ በር ላይ ማፍጠጡ ለምን ያህል ጊዜ ሊቀጥል እንደሚችል አያውቅም እዚህ ቪላ ቤት ውስጥ አሱ ያሰበው ሥራ ይሠራ አይሠራ እርግጠኛ አይደለም ቡታም ወደዚህ ቤት የመጣበትን ጉዳይ አያውቅም ቤቱ ከጉዳዩ ጋር ተያያዥነት የሌለው ግለሰብ መኖሪያ ቤት ይሆን በማለት በከንቱ የሚደክም መስሎት ሁሉን ነገር ትቶ ሰፈሩን ለቆ ለመፄድ የመጨረሻ ውሳኔ ሳይ በደረሰበት ሰዓት ድንገት አንድ ነገር ተከሰተ እሱም ጥቁር ማርቼዲስ መኪና ወደ ግቢው ሲገባ መታየቱ ነው ይልቃል መኪናውን እንዳየ የልብ ምቱ ጨመረ መኪናውን በደንብ ያውቀዋል ውስጡ ያለውንም ሰው አንዲሁ ሁለት ዓመት ሙሉ ይገናኘው የነበረ ሰው ነው። አለና ለሰከንዶች አንግዳው ላይ አዓጥጦ ቆይቶ የዛሬ ሁለት ዓመት በድብቅ የተፈፀመውን የምሥጢሩን ቋጠሮ ይተረትረው ገባ ይልቃል እንደ መጀመሪያው ጥበቃ ሳይሰላችና ተስፋ ሳይቆርጥ ለሁለት ሰዓት ያህል ግቢው ላይ አፍጥጦ ከቆየ በጋኃላ የበሩ አካባቢ እንቅስቃሴ እንደገና ነፍስ መዝራት ጀመረ በቅድሚያ ከግቢው የወጣው በመጨረሻ የገባው መኪና ነበር አሽከርካሪው ብቻውን አንደገባ ብቻውን ሄደ የታክሲ ሾፌሩም ቀልብ የይልቃልን ያህል ወደ ግቢው በር ተስቧል በኋላ ማሳያው መስተዋት ውስጥ ሲመለከት የይልቃል የዓይን ሽፋሎች እንደ ሬሳ ሳይርገበገቡ በሩ ሳይ ተተክለው አየ የግቢው በር እንደገና በዝግታ ሲከፈት ይልቃል የልብ ምቱ ሲጨምር ታወቀው ነገር ግን የጠበቀው ሳይሆን ከቡታ ቀጥሎ የገባው ባለ ጥቁር ማርቼዲሱ ወንድወሰን ወይም ፍሊንት የሚባለው በደንብ የሚያውቀው ሰው ነበር የወጣው ይህን ሰው ለጊዜው አይፈልገውም በሩ ተዘግቶ ሌላ አሥር ደቂቃ አለፈፁ ጥበቃው እንኳን ለይልቃል ለታክሲ ሾፌሩም አስጨናቂ ነበር ይልቃል የልብ ምቱን ትርትርታ ማረጋጋት አልቻለም ቀጥሎ የሚወጣው ያ የሚፈልገው ሰው እንዲሆንለት እየተመኘ ደቂቃው አምስት አሥር እያለ እንደ ልማዱ ግቢው አፉን ከፈተ ይህን ተከትሎ የዋነኛው ተፈላጊ የቶማስ መኪና ዝግ ብሎ እየተሳበ ብቅ አለ ይልቃል ራሱን መቆጣጠር የቻለ አይመስልም ዓይኖቹ ተጐልጉለው እስኪፈርጡ ድረስ ፈጠጡ እሱ ወደፊት ዘንበል ብሎ ሲመለከት የታክሲ አሽከርካሪው ደግሞ በንሳ ማሳያው መስተዋት ይከታተለው ነበር ይኹኬኛው ባለመኪና የሚፈለገው ሰውዬ እንደሆነ ገብቶት አደጋ ሊፈጠር ይችላል ብሎ ርብሽብሽ ማለት ጀምሪል ቶማስ ብቻውን ነበር ሌላ መኪና ተከትሉት ይወጣ እንደሆን ብሎ ይልቃል በጽሞና ጠበቀ የቶማስ መኪና ወደ መድፃዛኒት ፋብሪካው አቅጣጫ ሲያቀና የግቢው በር ተመልሶ ተዘጋ ቶማስ ምንም ዓይነት ስጋት አንደሌለበት ንፁህ ሰው የመንገዱን ግራ ቀኝ ለመመልከት ሳይጨናነቅ ተዝናንቶ ነው የሚያሽከረክረው ተስፋዬ ኣቅ ዐ ኒፒፒ ቢስ ማሪ ቶማስን ለብቻው በማግኘቱ የተደሰተው ይልታል ለታክሰ ሾፊሩ ንነ መከኪና ተከተለጡ አለ በጣቱ የቶማስን መኪና አእየጠቀመው የታክሲ ሾፌሩ መኪናው በፄደበት አቅጣጫ መብረር ሲደምር ዐዳ በጣም እንዳትጠጋው ደግሞም እንዳያመልጥህ አለ ይልታል ስጉ ገብዮቶት ዮን የመጀመሪያውን ሰው ያገኘሁት ሆስፒታል ውስጥ ነው በማለት መሐመድ ንግግሩን ጀመረ በጊዜው ሰውዬው ታሞ ሆስፒታሉ ውስጥ የተኛ ስው ለመጠየቅ እንደመጣ ነበር የነገረኝ እኔም በከዓተሻኛ ህመም የሚሰቃይ ልጂን ለማሳከም እንደመጣሁና ህመሙንም ጭምር ነገርኩተ ስውዬው ስለ ልጄ ስቃይ በጣም አዘነ ለሰው የሚያዝን ጥሩ ሰው ሆና ነው ያገኘሁት ወደድኩት ደግሞም አመሰገንኩት ማን ይባላል። ለስህተታችን ሁሉ ዋነኛ ምንጭ ሔዋኖች ናቸው ለማንኛውም እነም ተሳስቻለሁ ለወደፊቱ ግን በጣም በጣም እአጠነቀቃለሆ ሁለቱም አዲስ የተሞላ ብርጭቀዋቸውን አንስተው ለወዳጀነታችን በማለት አጋጭተው በአንድ ትንፋሽ ጨለጡት ከዚህ ሁሉ በጌላ ነበር ስም ሃተለዋወጡተ ስች ዚድች ኢዬ ቸ ቶማስ እምቢ ማለት በማይችልበት አስገዳጅ ሁኔታ ይልቃል የጠየቀውን ገንዘብ ባንክ ካስገባለት በኋላ ነገሮች ሁሉ ሰእሱና ለግብረአበሮቹ ወስብስብ ሆናውባቸዋል ቅርባቸው የነበረው ነገር ርቋቸው መቆጣጠር ይችሉት የነበረው ነገር ከቁጥጥራቸው ውጭ ሆኖባቸው ቀውሱ እንደ አዲስ ሀ ብሎ አገርሽቶባቸዋል በገዛ እጃቸው ለፈፀሙት ስህተት በመጀመሪያው ዙር ያልጨረሱትን ሩጫ ለመሮጥ ተገደዋል ድርጅቱ እንደገና ትርምስምሱ ወጥቷል ኃላፊዎች ስጋት ውስጥ ገብተው ሁሉንም ሰው መጠርጠር ይከዘዋል አደኑ በተጠናከረ መልኩ ቢቀጥልም ከየቦታው መረጃ ቢሰባሰብም እርገጠኛ ሆኖ ይልቃልን አየሁት የሚል አልተገኘም አዚህ ታይቷል እዚያ አለ የሚል ጥቆማ ቢደርሳቸውም እስካሁን ሊይዙት አልቻሉም ያለመታከት ክትትልና ፍለጋ አድርገውም ይህ አልጨበጥ ያላቸው ሰው ጠይቆ ባገኘው ብዙ ገንዘብ ምን ሊሠራበት እንዳሰበ አለመታወቁም ሌላ ራስ ምታት ሆኖባቸዋል እንዳለፈው ጊዜ ድምፁን አጥፍቶ ቢቀር ይሻላቸው ነበር በተለይ ሁለት ሚሊዮን ብር ጠላቶቹን ለመበቀል ክፍተኛ ኃይል እንደሚሰጠው አልተጠራጠሩም የእነሱም ኃይል እኮ ገንዘብ ነው አሁን ደግሞ እሱም የአነሱን ያህል ባይሆን እንኳን የማይናቅ ኃይል አግኝቷል ስለዚሀ መዘናጋትና ችላ ማለት እንደሚያጠፋቸው ገብቶአቸው ሌት ተቀን መባከን መባዘን ይዘዋል በተለይ በጣም ተጠግቶት የነበረው ደመኛው አሁንም በምን ያህል ርቀት ላይ እንደሚገኝ አለማወቁ ስጋት የሆነበት ቶማስ እንደቀድሞው ያለ ሀሳብ ከቦታ ቦታ መዘዋወር አልቻለም አንቅስቃሴዎቹ ሁሉ ተገድበዋል አቅሙ የሚፈቅደውን ያህል ጥንቃቄ ማድረግ ቢጀምርም ወደ ቢሮው ከመግባት ግን አልታቀበም ለሁለተኛ ጊዜ ቢሮውን መቀየር እንዳለበትም ወስኗል ይልቃል ገንዘቡ ወደ ራሱ ሒሣብ ቁጥር ቢገባለትም የባንክ አሠራሩን ሕግ ተከትሎ በታቀደው መሠረት በቀላሉ አገኘዋለሁ ብሎ አላመነም ነበር ነገር ግን የቶማስን ስልክ ቁጥርና አድራሻ ለማግኘት የደከመውን ያህል አንኳን አስቸጋሪ አልሆነበትም ዕድሜ ለባንክ ሙያተኛው ነገሮች አልጋ በአልጋ ነው የሆኑለት ገንዘቡም አጁ ከገባለት በኋላ አቅሙ የጠነከረ ተሰሚነቱም የጨመረ መስሎ እየታየው ነው ገንዘብ ወጥመዶችን ሁሉ ሰባብሮ ለማለሰፍ የሚረዳ ጠንካራ ኃይል መሆኑን የጠላቶቹን እንቅስቃሴ በማየት አምኗል እሱም ገንዘቡን የፈለገው ይሄን ኃይል ሊያጉናጽፈኝ ኪኬ ፒ ተስፋዬ ወጻድቅ ክክ ሽ ኦሜርታ ብዙ ነገር ሊሠራልኝ ይችላል በማለት ነው እንዲያውም የእሱን ሩጫ ሚሮጥለትን ሰው ያገኝ ይሆናል እንደዚያም ሆኖ ገንዘባቸውን የተነጠቁት ጠላቶቹም በንዴትና በእልህ ይበልጥ እንደሚያሯሩጡት አልዘነጋውም ከጤናው ሁኔታ አሳሳቢት ባጓገር ከተማውም በጣም እየጠበበበት ነጡ ጠላቶቹን በየቦታው ያገኛቸዋል በየቦታው በሚያውቁት ሰዎች ዘንድ የስመ መጠራት የምስሉ መታየትና የተለያዩ ግለሰቦች ስለእሱ መጠየቅ ይልቃልን ለሰዎቹ ዋነኛ አጀንዳ አድርጐታል በሚያውቁት ሰዎች ዘንድ የሚናፈሰውና ለእሱም የሚደርሰው ወሬ ይሄው ሆኗል ይህም ከሚያንዣብብበት አስጊ አደጋ ለመዳን እጅግ ጥንቁቅና ቆቅ መሆን አንዳለበት አሳስቦታል የትኛዋንም አልባሌ የምትመስል አንዳች ስህተትን ፈዕሞ ከጠላቱ ጋር ፊት ለፊት ቢጋፈጥ የሚያበቃለት መሆኑ ታውቆታል ስለዚህ ማድረግ ያለበትን ሁሉ አድርጐ አዲስ አበባን በፍጥነት ለቆ ለመሄድ ወስኗል ሜሮንን ወደ ባንክ ይዚት በመፄድ በስሟ የሒሣብ ደብተር አንድትክፍት አደረጋትና ሦስት መቶ ሺ ብሩን ገቢ አደረገላት ይሄን ሁሉ ወደ እኔ ሒሣብ የምታስገባው ለምንድ ነው። ጢማሙ ሰው አሳንሰሩ ውስጥ እንደገባ ሰባት ስድስትና አምስት ቁጥሮችን እንደቀልድ በጣቱ ተጫነ በሥራ ሲደክም የዋለው ዶክተር ግን ይህን አላስተዋለም ዶክተሩ የመጨረሻው ወሰል የሚያደርሰውን ቁጥር ነበር የተጫነው እንግዳው ሰው ያደረገውን ዶክተሩ እንዳላስተዋለ ሲረዳ አራት ቁጥርንም ደገመ ሁለቱን ብቻ የያዘው አሳንሰር አንድ ፎቅ ብቻ ወርዶ ቆመ የአሳንሰሩ በር ሲከፈት አንድም ሰው አልነበረም ጢማሙ እንግዳም ያን ያህል እርግጠኛ ነበር ከአሳንሰሩ ለመውጣት እንደፈለገ ሰው ወደ በሩ ተጠጋ አጁም በኮቱ ውስጥ ወደ ሽንጡ አምርቶ ነበር በፍጥነት ይህን እያደረገ የአሳንሰሩ በር ላይ ስለደረሰ በረጅሙ መተላለፊያ ምንም ሰው የሌለ መሆኑን ለማየት አልተቸገረም ባለፉት ቀናት እየተመላለሰ እንዳጠናው ዛሬም ጸጥ ያለ ስፍራ ነው አንግዳው ከአሳንሰሩ ሙሉ በሙሉ ሲወጣ በሩ ለመዘጋት በዝግታ መመለስ ጀመረ ጥቁር ሙሉ ልበስ የለበሰው ጢማም ሰው ወደ ሽንጡ የላከውን እጅ ሲያወጣ ሽጉጥ ጨብጦ ነበር አሳንሰሩ ውስጥ የቀረው ዶክተር ያየውን ነገር ባለማመን ዓይኖቹ ተጐለጐሉ ፊት ለፊት የተነጣጠረበትን ሽጉጥ እያየ አንደ ሀውልት ተገትሮ ቀረ በደመነፍስ እጁን ወደ ፊቱ በማንሳት ለመከላከል አየሞከረ ይፄ ለሲገድለው የፈለገ የማያውቀው ሰው ከመተኮሱ በፊት የአሳንሰሩ በር አንዲዘጋለትና ይዞት እንዲሄድ ብቻ ተመኘ የዶክተሩ ምኞት ግን አልተፈጸመም ሁሉም ነገር በቅፅበታዊ ናጥነት ነበር የሆነው የጢማመ ሰው ድምፅ የሚውጥ ቱቦ የተገጠመለት ሽጉጥ ሲያቃስት ማንም ሊሰማው አይቻለውም ነበር ነፍሰገዳዩ የዶክተሩን ግንባር መሀል ለመሀል እንዳገኘው እርግጠኛ ነበር ዶክተሩ ግንባር ላይ መፍሰስ የጀመረውን ደም ማየትም ችላል የተመታው ዶክተር ወደ ታች እንደመንሸራተት ብሎ እግሩን በማጠፍ በግንባሩ ለመደፋት ወደ ወለሉ ሲምዘገዘግ ገዳዩ አይቶታል የዶክተሩን ድዱ መች ው ፍች ው መ ኑስፋዬ ወጻድቅ ኦሜርታ ጭንቅላት ነድላ ያለፈችው ጥይት የአሳንሰሩ ግድግዳ ውስጥ ተተርትራ ሲሆይና የአሳንሰሩ በር ሲዘጋ አንድ ሆነ ነዓሰገዳዩ ምንም የተጨነቀ አይመስልም ፊቱ ላይ የነበሪውን ጢም በቀላሉ በማንሳት ወደ ኪሱ ከተተው ኮቱንም ገልብጦ ሲለብሰው ነጭ ኮት በጥቁር ሱሪ የለበሰ ጢም አልባ ወጣት ሆነ ስምንተኛው ፎቅ ላይ ዶክተሩን ተከትሎ ወደ አሳንሰሩ ሲገባ ያስተዋለው ሰው ካለ ሙሉ ጥቁር ልብስ የለበሰ ጢማም ነው ብሉ ሰጠያቁዎቹ መረጃ አንደሚሰጥ ያውቃል በተጨማሪም ኪሱ ውስጥ ያለው መታወቂያም ዶክተርነቱንና የሆስፒታሉ ባልደረባ መሆኑን የሚያረጋግጥለት ነበር ሌላኛው አሳንሰር እንዲመጣለት መጥሪያውን ተጫነው ብዙ ሳያስጠብቀው አሳንሰሩ መጣለት በውስጡ አንድ ወንድና ሁለት ሴቶች ነበሩ ነፍሰገዳዩ ግዜ አላጠፋም ወደ ውስጥ ገብቶ ከሰዎቹ ጋር ወደታች ይገሰግስ ጀመር አሳንሰሩ ስድስት አምስት አራት እያለ እስከ መጨረሻው ወደ ታች ወረደ አሳንሰሩ የመጨረሻው ወለል ላይ ደርሶለት ነፍሰገዳዩ ሲወጣ የገደለው ሰው ያለበት አሳንሰር የደረሰበትን ለማወቅ ቀና ብሎ ቁጥሩን አየው እስከ አሁን አራተኛው ፎቅ ላይ ነው የአጭር ጊዜ ወዳጄን ሰዎች አግኝተውታል ማለት ነው ሲል ለራሱ እያጉረመረመ በሰላም ከሆስፒታሉ ወጣ ውጭ አንዲት ነጭ አልፋ ሮሚዎ መኪና ቆማ ትጠብቀው ነበር አንደደረሰ የኋላውን በር ከፍቶ ገባ ይ ጥቁሯ ማርቼዲስ መኪና ናጥነቷን ቀንሳ በዝግታ ወደ ሆቴሉ መግቢያ በር ላይ ስትጠጋ ፈጣኑ የሆቴሉ አስተናጋጅ የኋላውን በር ከፈተ ከመኪናዋ ረጅም ቆንጆ ወደ ቅላት የሚያደላ የሚያብረቀርቅ ፀጉር ያላት ሴት ወጣች ፀጉሯ ብዛት ያለው ይመስላል ትከሻዋ ላይ ወርዶ ተከምሯል ቆንጆ ረጅም ቀሚስ ለብሳለች ቀሚሱ ከፊት ስንጥቅ አለው ስንጥቁ ከጉልበቷ መታጠፊያ ከፍ ብሎ ነው የሚያበቃው ስትራመድ በክፍተቱ በኩል የሚታየው እግሯ የወንዶችን ዓይን እንደማግኔት ይስባል ዳሌዋን ጥምስቅ አድርጐ የያዘው ቀሟሷ ውብ ቅርዷን ወለል አድርጐ ያሳያል አላባሹን ኮት ትከሻዋ ላይ ጣል አድርጋዋለች የሚያበራ ጌጥ በኮቱ ግራ በኩል ተደርጓል ቀይ ደረቷን መሀል ለመሀል የተከፈለ የሚያስመስሉት የተወጠሩ ጡቶቿ ከቀሚሷ አንገትጌ በትንሹ አፈንግጠው ይታያሉ ዋጋው ውድ የሆነ ጌጥ አንገቷ ላይ አንጠልጥላለች ፈርጡ ሰማይ ላይ ተንጠልጥለው እንደሚታዩት ከዋክብቶች ይንተገተጋል ከልብሷ ቀለም ሕብር የፈጠረ መካከለኛ ቦርሳ ይዛለች በራስ መተማመን የተሞላው ረጋ ያለው አረማመዲ ሁሉም ነገር እንዳማረባትና የበርካታ ወንዶች ዓይን ሊያርናባተጉ አንደሚችል ማወቋን ይጠቁማል ተስፋዬ ወጻድቅ ማርታ አስተናጋጁ ሆቴሉ መግቢያው ደጃፍ ድረስ ሸኛት ኮራ ብላ ጠደ ውስጥ ገባችና ቀጥታ ወጠደ አሳንሰሩ አመራች የቀንጆዋ ሴት አለንጋ ጣት ቁጥር አምስትን ተጫነ ሲጠና በሰነበተው መሠረት ነው ሁሉንም ነገር እያደረገች ያለችው ነገሩ እዚህ ደረጃ ላይ ለመድረስ በርካታ ቀናትን ፈጅቷል ሰውዬው ዛሬ እንዲህ አምራ አሳንሰር ውስጥ የገባትውንና ወደ ክፍሉ እየመጣች ያለችውን ሴት በተደጋጋሚ ከጠየቃት በላ እንዲያነጋግራት ፈቀደችለት ለመግደርደሯና አሁን ፈቃደኛ ለሆነችበትም የሰጠችው ምክንያት እኔ ችግር አለብኝ ጃማይካዊ ነኝ ወዳዴ በጣም ቀናተኛ ነው ይህን ነገር አይደለም ካየ ከሰማም ይገድለኛል ሰአንተም ቢሆን ጥሩ አይሆንም መጠንቀቅ ስላለብን ነው ነበር ያለችው ቀጠሮ ሲይዙ እንኳን በወዳጂ ላለመታየት በጣም ጥንቃቄ የምታበዛ ለመምሰል ትጥር ነበር ዶክተሩም እንዲህ ጥንቁቅ በሆነች ቆንጆ ሴት በመወደዱ ደስ ብሎታል ሁለት ቀን ምሳ ከተጋበዘች በኋላ ነው ውለታውን ልትከናለው እንደምትፈልግ የነገረችው ወዳጂ በሥራ ምክንያት ከተማው ውስጥ ስለማይገኝ ዛሬ ዓለምህን አሳይሀለሁ ብላዋለች ዶክተሩ መጥቼ ልውሰድሽ ብሏት ነበር በወዳዷጂ ወዳጆች ሊታዩ ስለሚችሉ ጥሩ እንደማይሆን ነግራ ሹልክ ብላ ለመምጣት እንዳሰበች አሳውቃዋለች በዚህም ምክንያት እነሆ መኖሪያው ውስጥ ሆኖ በጉጉት እየጠበቃት ነው ዛሬ ዓለማቸውን ሊቀጩ ነው አንዲያውም ሴት ነክቶ እንደማያውቅ ቅብጥብጥ አድርጐታል ለገላዋ ሞቶላታል ከተያዩበት ዕለት ጀምሮ ሰላም አላገኘም ዘለግ ባለው ቁመቷና ስትራመድ በሚነጥረው አካሏ ምክንያት ሰንጋ ፈረስ መስላ ነው የታየችው አልጋ ላይስ እንደፈረስ ትጋልበው ይሆን። እያለ ሱሪዎቹን ከእግሩ በታች አራግፎ እንደታዘዘው አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠ ዓይኖቹ እሷን እሷን ቢመለከቱም አዕምሮው ግን ሥራ አልፈታም እንዴት እንዴት እንደሚያደርጋት እያሰበ ነው አንዴ ከጀመራት በንላ አይለቃትም ሊጫወትባት ወስኗል ዶክተር ጆን ግንኙነት ከማድረጋችን በፊት ግን መልዕክት አለኝ የምሥጢራዊ ድርጅታችሁ ሥራ አብቅቷል በቃ ሊዘጋ ነው አናንተም ምሥጢሩን የምታውቁት ሰዎችም አታስፈልጉም እንድትወገዱ ተወስኗል እኔንም ወደ አንተ የላኩኝ ይህንኑ እንድፈፅም ቀጥረውኝ ነው ከእናንተ ሰዎች ሁሉ ብልሁ አንተ ነበርክ በመጨረሻው ሰዓት ግን በደካማው ስሜትህ የተነሳ በእጄ ወደቅክ አሁን የምትሄድበት ቦታ አንዲህ ያለ ነገር ስለማይኖር በስሜትህ ምክንያት እንደገና ስህተት ላይ አትወድቅም ደህና ሁን አለችው ሜላት ዶክተሩ ለመዋሰብ ፈቃደኛ ሆና በመጣች ውብ ሴት ይህን መስማቱ አደነዘዘው ለመከላከል ከአልጋው ላይ ሊነሳ ሞከረ የተምዘገዘገችው ጥይት ግን ግንባሩን ነድላ መልሳ አልጋው ላይ ጣለችው ሜላት ዘና ብላ ምንም ስሜት ሳይሰማት አጂ ላይ ስስ ጓንት አጠለቀችና ክፍሉን በሙሉ ፈተሸች ጥቂት ውድ ጌጣጌጦችና ሦስት መቶ ሺ የአሜሪካን ዶላር በጥሬው አገኘች ወንጀሉ የዘራፊዎች እንዲመስል ቦርሳዋ ውስጥ ጨመረቻቸው ትታው የሄደችው ምንም አጠራጣሪ ነገር የለም ጥቂት ዕቃዎችንም እንዳልነበሩ አድርጋ ምስቅልቅላቸውን አወጣች ዶክተሩ የቀን ውሎውን እንዲሁም የስልክ አድራሻዎችን የሚመዘግብበትን ደብተርና ማስታወሻ አገኘች ሁሉንም ሰብስባ ቦርሳዋ ውስጥ አጨቀችው ቀደም ሲል በእጂ የነካችውን ስልኩን የበር እጀታውንና የመጥሪያ ደወሉን በንጹሕ ጨርቅ ሙልጭ አድርጋ ጠረገችው ክፍሉ ውስጥ ያለን ሰው እንዳይረብሹት ማስጠንቀቂያ ምልክት የሚሆነውን መብራት አብርታ ተወችው ለጊዜው ማንም ሰው ወደ ክፍል መግባት እንዳይሞክር ምልክቱ ያግዳል ሜላት ሥራዋን በትክክል ሠርታ መጨረሷን አንዳረጋገጠች ክፍሉን ቆልፋው ወደ አሳንሰሩ አቀናች ቶማስ ሥራውን እያደራጀ በነበረበት ወቅት የሕክምና ባለሙያ ሲፈልግ በቅድሚያ ያገኘው ዶክተር አበባውን ነበር በተደ ጋሚ እየተገናኙ በመጨዋወት ከተግባቡ በኋላ ቶማስ ዓላማውን እንደ ቀልድ አነሳለት ዶክተር አበባውም ነገሩን እንደ ቀልድ ወስዶት እየሣቀ ነበር ያደመጠው ውሎ አድሮ ግን ቶማስ የእውነት ሥራውን የመሥራት ኖዓላጐት እንዳለው በፎ ብ አፍረጥርጦ ነገረው በተለይ የሙያው ባለቤት የሆኑ እንዳንተ ያሉ ሰዎች ሥራው ላይ ቢሳተፉ ደግሞ ሊገኝ የሚችለውን ገንዘብ አስበው እኔና አንተ ይህንን ሥራ ብንጀምረው በጋራ ተጠቃሚዎች እንደምንሆን አልጠራጠርም በማለት ሊያግባባው ሞከረ ዶክተር አበባው ነገሩ የምር ሲሆንበት በጣም ደነገጠ አዲሱ ወዳጁ ጤነኛ አዕምሮ ያለው አልመስልህ አለው አላመነውምም ደግሞም እጅግ ስለፈራው በተገናኙ ቁጥር ያለ ምንም አስተያየት ዝም ብሎ ይመሰከተው ገባ። ከሞት ከሕይወት አንዱን መምረጥ መብትዎ ነው ብላው እንደተናደደ ሰው ጊዜ ሳትሰጠው ስልኩን ጠረቀመችው ምን የተረገመ ቀን ነው ስለ ሰዎቹ መልክና አቋም እንኳን ሳትነግረኝ ብሉ ስልኩን ወደ ቦታው ሲመልሰው በኃይል አጋጨው ልብሱን በፍጥነት ለበሰ ካፓርቱን በላዩ ላይ ደረበበት ፓስፖርቴቱን አስፈላጊ ያላቸውን ሰነዶችንና ከገንዘቡ ጥቂቱን ሰብስቦ ኪሱ ውስጥ አጨቀ ጫማውን ሲያስር ሦስት ጊዜ ማሰሪያው አመለጠው ይህንኑ ሲያደርግ ዓመት የቆየ ነው የመሰለው ስልኩ እንደገና ጮኸ ጩኸቱ ክፍሉን አስጨነቀው የመጨረሻውን ውሳኔ ወሰነ አላነሳውም አሁን ቢያነሳው የሚሰማው የሞትን ድምፅ መሆኑ ታወቀው አንቼ ክፍሉን ቀልፎ ቀጥታ ወደ አሳንሰሩ አመራ አጠገቡ ሲደርስ ግን ውስጡ ሞት ያደፈጠበት ስለመሰለው ፈራው አሳንሰናሩ የማያላውስ ጠባብ ክፍል ነው አዚያ ውስጥ ከገባ ታፍኖ ይሞታል በደረጃው ለመጠቀም ወሰነ የእያንዳንዱን ፎቅ ደረጃ በጥንቃቂ ነው የወረሂደው ሞት አንደተፈረደበትና ወደ ስቅላት እንደሚፄድ ሰው እግሩን እየጐተተ እንግዳ ተቀባዩ አካባቢ ደረሰ በዚያ ምንም አዲስ ነገር አልነበረም ተረኛው እንግዳ ተቀባይ ግን በቦታው የሰለም ለሽንት ሄዶ ይሆናል አለ አንቴ ሰውዬው ስላላየው ደስ አለው አይቶት ቢሆን ለሰዎቹ መውጣቱን ይነግራቸው ነበር አሁን ግን መግባቱን አንጂ መውጣቱን ስላላየ ክናፍላሉ ውስጥ መኖሩን ሊነግራቸው ይችላል ሰዎቹ ፎቅ ሲወጡና ሲወርዱ ከዚያ አካባቢ ለመራቅ ጊዜ ይኖረዋል በትልቁ መስተዋት ውስጥ ሲመለከት ምሦንሦ ዓይነተ እንቅስቃሴ አልታየውም ውጩ እንደ ውስጡ ሰላም ነዑ ነናሆነ ቦታ እስክደርስ አንዲሁ በሆነልኝ እያለ በዝግታ የሆቴሉን በር ከዓ ዐወጣ ጠባቂው ተስፋዬ ወጻድቅ ኦሜርታ ሓ ጨጨ ጸመ ባጻ ር አ ፅንቅልፍ ሳይጫጫነውጡ አልቀረም እያንጐላጀ ነጡ በሩን ከናቶ ሲወጣ ማንነቱን እንኳን ለይቶ እንዳላየው እርግጠኛ ነበር ውጭ ያለው አየር ይቀዘቅዛል ቀዝቃዛውን አየር ለመከላከል ሲል የካፖርቱን ክባድ ጠደላይ ሊያነሳው ፈልጐ ነበር መደበቅ ይመስልብኛል ብሎ ተወው በሁኔታው ከሚጠረጠር ቢበርደው ነው የመረጠው በዚህ ጊዜ አንድ መኪና ወደ ሆቴሉ አቅጣጫ እየመጣች ነበር መንቀሳቀሷ ባበራችው ደካማ መብራት ይታወቃል በጣም በዝግታ የምትፄድ መሰለው ሴትየዋ በስተ ሰሜን ካለችው ስፍራ የመጣችው መኪና ሳትሆን አትቀርም ሲል ተጠራጠረ ከመታየቱ በፊት ማምለጥ ፈልጓል ለጉኮው ተቃራኒውን መንገድ መረጠ ወደ ሌላኛው የከተማው አቅጣጫ የሚያስኬደውን መንገድ በፈጣን እርምጃ ተያያዘው ለመሰወር ይረዳኛል ብሎ መብራት የማይበዛበትን መንገድ ነው የመረጠው መኪናዋ ሆቴሉ በር ጋ ስትደርስ ቆመች ሁለት ሰዎች ከመኪናዋ ወርደው ወደ ሆቴሉ መግቢያ አመሩ አንቼ አጠገቡ ባለው ሕንፃ ተከልሉ እያያቸው ነው ሁለቱ ሰዎች ቆም ብለው ግራና ቀኝ ካዩ በኋላ ወደ ሆቴሉ በር ሲራመዱ የሚፈልጉኝ ነፍሰ ገዳዮች እነዚህ መሆን አለባቸው በማለት ፕውሻ ልጅ ሁሉ ከአሁን ወዲያ አንገናኝም ነገ መኖሪያዬን እቀይራለሁ አለ ለራሱ። አለ ምትኩ አንቼ ይልቃል የት እንዳለ አያውቅም አዲስ አበባ ውስጥ ምን እየተሠራ እንደሆነም አያውቅም አዲስ አበባ እንደሚኖርና ዋናው መሥሪያ ቤት እንደሚሠራ ነው የማውቀው ከተገናኘን ብዙ ጊዜ ሆኖናል ምናልባት ወደዚህ መጥቶ ከሆነ መምጣቱን እንኳን አልሰማሁም ምንድነው እሱ ነገሩ። ችግሩን እስካላወክ ድረስ እርሳው ከዚህ በኋላ ማወቅህ ምንም አይጠቅምም አለ ምትኩ ንዴቱ እንዳልበረደለት በንግግሩ ውስጥ ያስታውቅ ነበር አንቼ ዓይኑ ምትኩ ላይ እንደተተከለ ቀረ የበቀል እርምጃ የሚወስዱ ከሆነ የሚበቀላቸው ይኽው ሰው ሊሆን እንደሚችል ገብቶታል እኔ ስለምትሉት ነገር ምንም አላውቅም ስለምትሠራው ሥራ ግን በደንብ ታውቃለህ አለች ሜላት አንቼ ስቅጥጥ አለው አናቱን በከባድ ነገር የመታችው ያህል ነው የተሰማው ሊገላገላቸው የደረሰ መስሎት ነበር ነገሩ እንደገና ጥሬ እየሆነበት ነው ይህቺ ሴት አፏን በከፈተች ቁጥር ደግሞ እሱን ወደ አደጋ ተወረውረዋለች የእኔ እህት እመፒኝ እኔ ምንም ዓይነት የጥፋት ሥራ አልሠራሁም እኛም እንደሱ ቢሆን እንወድ ነበር አለ ኒቆዲሞስ ከተቀመጠበት አየተነሳ የሰው ልጅ ሁሌም ጥፋቱን አምኖ ለመቀበል ይቸገራል ራሱን ተስፋዬ ወጻድቅ ኦሜርታ እንደ ጴላጦስ ንጹሕ ነኝ ይላል ጥንት አዳም በሔዋን ሔዋን ደግሞ በእባብ እንዳመሀኙት ሁሉም ጥፋቱን በሌሎች ላይ ማላከክ ይወዳል አሁን ግን ንጽሕናህን ተወውና የአለቃህን አድራሻ ንገረን የምንፈልገው እሱን ነው ድርጅቱ እኮ የቀድሞውን አድራሻ ለውጧል ሊሆን ይችላል ቶማስ ግን ገና ማንነቱን አልለወጠም አዲሱን አድራሻ ማንኛችንም አናውቀውም አለ አንቼ እየጨነቀው ብታስቡበትና ብትነግሩን መልካም ነው ያን ማድረግ ካልቻላችሁ ግን የምንገድላችሁ እኛ ሳንሆን ማሰብ የተሳነው ጭንቅላታችሁ ይሆናል አለ ዶክተሩ የተናገረውን ስላላመነው አንቼ ተናደደ ቀላል ነው ለማይረባ ነገር አርባ ስምንት ሰዓት መፍጀት የለብንም እርምጃ አወሳሰዱን እንደ አቀማመጣችሁ ከቀኝ ወደ ግራ እንጀምራለን የመጀመሪያውን ምታው አለ ኒቆዲሞስ ከተማ መሣሪያውን የሚመታው ሰው ጭንቅላት ላይ አስጠግቶ ተኮሰው የሰውዬው የራስ ቅል ሲፈነዳ ፊቱ ደግሞ እንዳልነበረ ሆነ ብዙ ብጥስጣሽ ነገሮች አካባቢውን ሞሉት። ችግር አለ እንዴ። የምፄዩው ወደ ተስማራንበት ጉዳይ ሳይሆን ወደ አዲስ አበባ ወጠደ አህቴ ነው አውነቱን ልንገርህ ለእኒ ች ሰዓት ከሽልማቱ ይልቅ እህቴ ትበልጥብኛለች ይህንኑ ሪፖርት አደርጋለሁ ለማንኛውም አነጋግሬ እስክመለስ ስዎ ጥሩ ሀሳብ ነው አለ ማች ለ ድምፅ እስክ ህህ መት ፈጠን እያለ ወደ ቢሮው ተመለለስ ነገር ግን ለአለቆቹ ሪፖርት ሊያደርግ ገና አልወሰነም ነበር ከዚህ ሌላ ደዋዩ ተፈላጊው ስጡ ስለመሆነ ሊያሳምነው የሚኘል ምንም ዓይነት ፍንጭ የለውም ቢሳካለት ለአለቆቹ ከመንገሩ በፊት ደህና ጥቅም ሊያገኝ የሚችልበትን መንገድ ነጡ አያላ ም አስክንድ ደግሞ ወደ ጅጅጋ መፄዱ የማይቀር ነገር ቢሆንም ጥርጣሬን በማይጭር መልኩ ጥቂት ማደናገሪያ ነገር መፍጠር እንዳለበት አምኗል ዘዴው ነው ፈጥኖ አልመጣልህ ያለው ግንባሩን መላ አምጣ በሚል መልኩ በጥፊ ጠበጠበው የመኪናው ሞተር እያጓራ እጁም መሪውን እንደጨበጠ ነው ወደ ስልከኛው ቢሮ አሻግሮ ተመለከተ ሰውዬው ሊታየው አልቻለም ምን እያደረገም እንደሆነ መገመት አልቻለም ምንም ያድርግ ምን ስልከኛውጡ ተመልሶ ከመምጣቱ በፊት ከአካባቢው መሰወር አለበት ማርሽ አስገብቶ ተፈተሰለከ ከደቂቃ በኋላ ወደ አዲስ አበባ የሚያስኬደውን ዋና መንገድ ይኮ ጥቂት እንደሄደ ከዋናው መንገድ ወጣ ብሎ ተከለለ መኪናውን እዚያው ተቶ ወደ ኋላው በመመለስ አመቺ ስፍራ መርጦ በመክለል የተከተለው ሰው መኖሩን ለማየት ይጠባበቅ ጀመር ብዙም ሳይቆይ አንድ የድርጅቱ መኪና እየከነፈች መጥታ አልፋው ፄደች እስክንድር በወስጧ ያሉትን ሰዎች ልብ ብሎ ተመልክቷቸዋል ስልከኛውና ሾፌሩ ብቻ ነበሩ መንገዱን ጨርቅ ያድርግላቸው አለ እስክንድር ለራሱ ፈገግ እያለ ሌላም ተከታይ መኪና ሊኖር ይችላል በማለት ባለበት ከለላውን ይኮ ጥቂት ጠበቀ ማንም ብት ያለ የለም ስዎቹ የሚፈልጉት ወደ አለማያ ወዴ ድሬደዋ ወይም ወደ አዲስ አበባ በሚያስወጣው መንገድ ላይ መሆኑን ሲያስበው ረጅም የሚፈተሽ መንገድ እንዳከጋጀላቸው ገባው ያም ባይሆን እንኳን በጥቂቱ እስከ አለማያ ድረስ እንደሚፈልጉት ጠርጥራል አንዳልከኝ ለማድረግ እሞክራለሁ ፈጥኖ ወደ መኪናው ተመለለሰ ከዳኞቹ አጥተውት እስኪመለሱና ለሌሎች እስኪነግሩ ድረስ ሰዓታት ሊቆጠሩ ይችላሉ ሁሉም ለፍ ለጋ መውጣት ቢያስቡ እንኳን መጀመሪያ አዲስ አበባ ደው ለው ከአለቆቻቸው መመሪያ መቀበል ይኖርባቸዋል ይህ ደግሞ ለእስክንድር ተጨማሪ ጊዜ የሚስጠው ይሆናል ተስፋዬ ወጸደድጸቅ ቭሻፓፓፓፓፒጥቲፒጥሇፒኒጥጊፒፐፖፒሇፐጥሦፋቆቁብ ኦሜርሖ ቡታ የስልከኛው ጥቆማ እንደደረሰው ፈጥኖ ለቶማስ አሳጠተ ቶማስም ይሄ እያንቀላፋ መልሶ የሚነቃው ጉዳይ እያናዩደው አስክንድር እንደ ይልቃል ጠንክሮ አልጨበጥ ከማለቱ በፊት አንገቱን ሊያየስጨመድደው አስቦ ወንድወሰን ፍሊንትን እና ጃንቦን ጠርቶ ትአዛዝ ሰጣቸው ይልቃልን ለማግኘት የእስክንድርን ዱካ መከተል እንደሚያስፈልግ ገብቶታል ከዚህ በኋላ በቶማስ እምነት ልክ እንደ ጣሊያኑ ማፍያ ድርጅት ህግ ኦሜርታ ለማንም ምንም ዓይነት ምሕረት አይደረግም ሰነዱን ያየ በሰነዱ ውስጥ ያለውን ነገር የሰማ ሁሉ ማውራት ከመቻሉ በፊት ይገደላል እስክንድርም ከተገዳዮቹ አንዱ ሊሆን ወደዚያ እየተጓዘ ነው ስለዚህ ሐረር ለሚገኙት አሳሾች ከዋናው ቢሮ የተላለፈው ቁርጥ ያለ ትዕዛዝ እስክንድርን ተከተሉት። በትንሹ ዓሣ ትልቁን ዓሣ ነባሪ ወጥመዱ ውስጥ እንደሚጥሉትም ተማምነዋል አሳሽ ቡድኑ እስክንድር ሐረር ከተማ ውስጥ እንደማይገኝ አረጋግጧጣል ከዋናው መሥሪያ ቤትም ወደ አለማያ ከተማ የወጣ መሆኑ ነው የተነገረው የድሬደዋው ኃላፊ የቤቱ ስልክ ደግሞ ብልሽት ነበረው በዚህ የተነሳም አስክንድር ሳይታይ ድሬደዋ መግባት ከቻለ ተፈልጐ እስኪገኝ ጥቂት ችግር ሊፈጥር ይችላል የሚል ሰጋት ቡድኑ ሳላይ በማደሩ አንዱን አሳሽ ቡድን የያዘው መኪና ቀድሞ ወደ ድሬደዋ እንዲያመራና እንደደረሰ በስልክ ግንኙነት ማድረግ እንዲቻል ቢሮውን እንዲያስከፍት ከዚያ ፈጥኖ ፍለጋውን አእንዲጀምር ሁለተኛው ቡድን ከደንገጐ አስከ ቁልቢ ከተማ ድረስ ያለውን መንገድና መንደር አንዲፈትሽ ሦስተኛው ቡድን አለማያ ውስጥ እስክንድር የያዛትን መኪና እንዲያድን ተደረገ አንደ ቡድኑ አባላት አምነት የአለማያውና የቁልቢው ቡድኖች ሪድል ቀንቶአቸው ካልያዙት የሚያልፉበትን መንገድ ሁሉ እየቃኙ በመጨረሻም ድሬደዋ ክተማ ላይ ያተኩራሉ አዳኝና ታዳኝ አልተገናኙም አስክንድር ከሐረር ወደ ጅጅጋ በሚወስደው ዋና መንገድ ጉዞውን ቀጥሏል ደከር ሐረዌ ቢሲዲሞ ባቢሌ ዳለታ ቀሬ ቦምባስና ፋፈም እያለ የሌሊቱን ጥቁር መጋረጃ ያ ሱጮ ዷ ወጻድቅ ኪናው መብራት ለሁለተ አየሰነጠተ በማቆራረጥ በስመገፈን በደንብ ስለሚያውቀው በጉዞው ላይ ን ዓዒል መከኪናዋም ችግር ፈጣሪ አልነበረችም ማራም ላይ የጉርሱም መገንጠያን መንገድ እንዳለፈ ወደ ጅ ጋ መቃረቡንና ከፊቱ አደውዓ ካራማራ ብቻ እንዳሉ አሰበ ይህም በድህና ጦድረሱ አርግጠኛ አንዲሆን አስቻለው በጣም ጥንቃቄ የበዛበት ጉዞ ነበር የደረገው ከሁለት ሰዓት ጉዞ በንላ ካራ ማራን አልፎ ኞጋ መግቢያ ላይ የክ ወደ ከተማው ሲዘልቅ የፍጥነት መቆጣጠሪያው ቀስት በስዓት አሥር ኪሎ ሜትር መሆኑን ይጠቁም ነበር እናም መኪናዋ ጭራሹኑ መቆም የፈለገች ይመስል በጣም ዝግ ብላ መፄድ መረች እሱም የሚያልፍበትን መንገድ ግራና ቀኝ በደንብ እየቃኝ ከመግቢያው ሃምሮ የተለያዩ ቡና ቤቶችንና መሥሪያ ቤቶችን እያየ ቀስ በቀስ ወየ መሀል ከተማዋ ዘለቀ ምንም ችግር አልነበረም ጆጅጋም በሰላም ተቀበላዋለች እስክንድር በዝግታ እያሽከረከረ ከዚህ በፊት ወደሚያውቀው ሆቴል በመፄድ መኪናውን ጨለም ካለ ቦታ ላይ አቆማት ወደ ከተማጡ ከገባ በኋላ የተከተለው ሰው ካለ ለማየት ብሎ ከመኪናው ውስጥ ሳይጠጣ ጥቀት ተቀመጠ ይልቃልን ከማግኘቱ በፊት ማረፍም ፈልሳል ለመነቃቃት ቢጠጣም አይጠላም ወደ ሆቴሉ እደገባ ዓይኑን ወደ ሁሉም አቅጣጫ ወጠረወረ በየደረሰበት ሰዎቹ የሚጠብቁት ይመስለዋል የሚያውቀው ወይም የሚያተኩርበት ሰው እንዳለ ለማየት ሞከረ ምንም የሚያጠራጥር ነገር ስላልታየው ባዶ ያገኘው ወንበር ላይ ለመቀመጥ ሲመቻች በፈጣን እርምቫ መጥቶ አጠገቡ የቆመ ስው እንዳለ ተሰማው በእንዲህ ያለ ጊዜ ፈጣን እርምጃን መስማት የሚወድ አልመስለውም ላለመደንገጡና ላለመፍረ እርግጠኛ እንኳን ሳይሆን መቀመጡን ትቶ ካጐነበሰበት ቀና ብሎ አየ አስተናጋጂ ሁለት እጆቿን ወደ ኋላ በማጣመር ቆማ የሚሰጣትን ትዕዛዝ ትጠብቃለች ትኩር ብሎ ሲያያት ፈገግታ ጋበዘችው ግሪ ቀኙን ቃኘት አድርጐ የሚያሳስብ የተለየ እንትስቃሴ እንደሌለ ሲያረጋግጥ ወንበሩ ላይ ተመቻችቶ እየተቀመጠ ውስኪ ከበረዶ ጋር አላት ይህን ዓይነት መጠጥ ያስለመደው ይልቃል ነው እስክንድርም ቢሆን ወዶታል አከስተናጋጂ ተመልሳ ስትሄድ በደንብ አያት ጥሩ መቀመጫና ቅርዕ ያላት ሴት ነች ሰው ሰራሽ ይሁን የተፈጥሮ የማይታወቅ ፀጉር ትከሻዋ ላይ ይዘናፈላል ያጐጠጐጡ ጡቶች ቆንጆ ረጃጅም እግሮች አሏት ዳሌዋ የሚስብ ነው ስትራመድ የልብስ ፋሽን ትርዒት የሚያሳዩ ሴቶችን ይመስል ትረገረጋለች እነዚህ ሆቴሎች አንዲህ ያሉ ቆንጆዎችን ከየት ነው የሚያመጡት። መልስ አለዎት አለችው እስክንድር ምንም እንኳን መልሱ ባያሳስበውጡውም ድረስ ተከትላው የሚያሽከረክሪትን መኪና ማየት ከመቻላ በፊት መመለስ አለባት ሲል አሰበ ይህን ምን እንዳሳሰበው አላወቀም ምናልባት መፍራቱ ሊሆን ይችላል መልሱን ያዥው ለመልካሙ መስተንግዶሽ ጉርሻ ነው አላትና ቀልቡ ወደተሰቀለበት ወደ መውጫው ተራመደ አስተናጋጂ ማመን ቸገራት ሰውዬጡ ኢትዮጵያዊ ሆኖ ሲሰጥ እንደ ፈረንጅ አንጀት አርስ ነው ምናልባት ወዶኝ ይሆናል እያለች ለራሷ ተስተናጋጅ እስኪጠራት ድረስ አረፍ ለማለት ወደ ባልኮኒው ፄዳ ተደገፈች ባገኘችው ቀላል ያልሆነ ብር ፍልቅልቅ እያለች አቦ ምሽቱ በረካ ያለው ነው ስትል ለራሷ አጉተመተመች አስተናጋጂ በር አስክንድር ከሆቴሉ ከዐበጣ በኋላ ቁም ብሎ ሰውዬው ያለበትን ቦታ ለማወቅ ሁሉንም አቅጣጫ በዓይነ ታኘ ጠደ እርሱ የሚደረግ የተለየ እንቅስቃሴ እንዳለ ለማየት ሞከረ ሰውዬው በአካባቢው የለም ወደ እርሱ ኦሜርታ ተስፋዬ ወ ጻዮት የሚመጣም ሰው ማየት አልቻለም ወደ አቀማት መከና በመራመድ ውስጧ ገብቶ እንደ ተቀመጠ ኮቱን አውልቀ ጦደሚቀጥለው ቦንበር ወረወረው ከአሁን ጀምሮ ጅጀጋ በጣም ይሞቃል አለ ለራሱ ጥርጣሬው በጣም ስላየለበት በሸሚዝ እንደሆነ መኪናውን በአካባቢው እያንቀሳቀሰ ከሆቴሉ የወጣውን ሰውዬ ይፈልገው ጀመር ወዲያው አንድ ሱቅ ደፍ ላይ አየው ሰውዬው ከአካባቢው ብዙም ርቀ አልፄደም ሱቁን ተደግፎ ስልክ መነጋገሪያውን እንደያዘ እጁን አያወራጨ በማውራት ላይ ነው እስክንድር ሰውዬው ከማን ጋርና ምን እንደሚያወራ ለማወት ተጠግቶ ማዳመጥ አላስፈለገውም እንዲሁ በወዲያኛው ጫፍ ላለ ሰው ስለ እሱ መረጃ እያቀበለ ስለመሆኑ ገብቶታል የተገለገለበትን ሐሣብ ሲከናል እየተጣደፈ ዙሪያውን ይገላምጥ ነበር ካነጋገረው ሰው የተቀበለው ትዕዛዝ አለ ማለት ነው ምን ቢባል ይሆን። ዴመን ንኒለይ ግሮለሪውጡው በጣም በማይሰማ ድምፅ ሲያንሾኳሹክ ትንጂ በር ተከፈተች የመክናዋ መብራት ጠፍቶ ስለነበር አካባቢጡ በጨለማው እንደተዋጠ ነው ምን በመደረግ ላይ አንዳለ ለማየት እስክንድር ጠደፊት አንገቱን አስግጐ የቻለውን ያህል ዓይነን አፈጠጠ ከግቢጡ ብቅ ያለ እራስ ማየት ቢችልም ማንነቱ ግን የሚለይ አልነበረም ከጥቁት ንግግር በኋላ ትንሺ በር ስትዘጋና የትልቁ በር መሾገሪያ ሲከፈት ተሰማ የግሮሰሪዋ ባለቤት ወደ እስክንድር ተመልሶ መክናህን አስተካክል ወደዩ ጡስጥ እንገባለን አለው ከግቢው ውስጥ የሌላ መኪና ሞተር ድምዕ ይሰማል አስክንድር ጥንቃቄው ስለበዛበት በመገረም ገዜ ሳያጠፋ ተንቀሳቀሰ ግቢው ውስጥ ሁለት ፒካኘና አንድ ፓቫሮ ነበሩ አራት የሚሆኑት ሰዎችም ታይተውታል የጦር መሣሪያ የታጠቁ ሊሆኑ እንደሚችሉ ገምቷል በጥበቃ ሥራ ላይ የተሰማሩ ሌሎችም ያላያችጡ ሰዎች እንደሚኖሩ ጠረጠረ ግቢው ብቻ ሳይሆን አካባቢው ሁሉ በአስተማማኝ ሁኔታ አየተጠበቀ ስለመሆኑ ተሰምቶታል ይሄ ሁሉ ጥንቃቄና ጥበቃ ለይልቃል ከሆነ የሚገርም ነው አለ ለራሱ አስክንድር ከመኪናው እንደወረደ አንድ ሰው እየመሪ ወ ጡስጥ አስገባቸው ሳሎኑ በዘመናዊ ዕቃ የተሞላ ነው ወለሉ ውድ የሆነ የዐረብ ምንጣፍ ተነጥፎበታል የባህል ፅቃዎች ለጌጥነት አለፍ አለፍ በለውጡ ተቀምጠዋል ደስ የሚል ክፍል ነው ጅጅጋ ላይ እንዲህ ያለ ሕይወት የሚመራ ሰው በመኖሩ እስክንደር ተገርማሟል በመተላለፊያው መሀል ሁለት የተዘጉ በሮችን አለፉ ሦስተኛው በር ግን ክፍት ነበር አንድ ሰው በሩ ላይ ቆሟል ውስጥ ካለ ሰው ጋር ሲነጋገር እንደነበር ያስታውቃል ቀድሞ የእነሱን መምጣት እየነገረ እንደሆነ ነው እስክንድር የጠረጠረው ሁለቱ ሰዎች አጠገቡ ሲደርሱ በሩጋ ቆሞ የነበረው ሰው ያለ ስህተት እንኳን ደህና መጣህ በማለት ሊጨብጠው ለእስክንድር እጁን ዘረጋለት ሰውዬው ከሰላምታው በኋእላ መግቢያውን ስፍራ በመልቀቅ ወደ ውስጥ እንዲገቡ ጋበዛቸዑ የግሮሰሪው ባለቤት ቀድሞ ወደ ውስጥ ገባ እስክንድርም ግባ እስኪሉት አልጠበቀም የሚፈልገው ሰው ምናልባትም ስነዱምሦ ጭምር ያሉት እዚህ ክፍል ውስጥ ነው ሰውዬውን ተከተለ እስክንድር ክፍሉ ውስጥ እንደገባ ባየው ነገር በጣም ደነገጠ በስህተት ሌላ ክባል ያስገቡት ያህል ተሰማው ለአራት ወር የተለየው ያ የሚያጡቀው ሰው የማያውቀውን ያህል ተቀይሯል ይልቃል «ይቱ ገርጅፏል በዕድሜው ላይ አሥር ወይ ፃያ ዓመት እንደ ጨመረ ሰው በጣም አርጅቷል የነበረው ክብደት ከሚገባው በላይ ቀንሶ ክስት ጥውልግ ብሏል የፊቱ ቀዳ በማይታመን ሁኔታ ተስብሽቧል ክፍሉ ውስጥ አንዲት ቆንጆ ሴት ኣር አስክንድር የሚያጡቃት መስሉት ለአጭር ጊዜ ትኩር ብሎ ና ከ ተስፋዬ ወጻድቅ ኦሜርታ ይልቃል በጉጉት የሚጠባበቀውን ሰው በማየቱ በደስታ መላ ሰውነቱ ተነቃቃ ሥጋው አልቆ አጥንትና ቆዳ ብቻ የቀረውን ቀጭን እጽን ለሰላምታ ከዘረጋለት እስክንድር ግን ይህን ወዳጁን መጨበጥ ብቻ አልበቃውም ጐንበስ ብሎ የጠወለገ ጉንጩን ሳመው ይልቃል መሳምን ያልጠበቀው ሆኖበት ደስታ ውሰጡን እየሞላው በመገረም ሣቀ እስክንድር ይልቃልን በትኩረት ተመለከተው አልጋ ላይ ሆና በዝግታ እንደ ሳሙና ሟሙቶ እያለቀ ነው ይልቃል አንዲህ አንደሆነ ቶማስ ቢያየው የመቶ ሺ ብሩን ሽልማትና የማደን ዘመቻውን ይሰርዘው ነበር ሰውዬው የመኖር ተስፋው ተሟጧል ሲል እስክንድር አዘነ እንግዳው ከመንገድ የገባ ስለሆነ መጀመሪያ አረፍት እንዲያደርግ ብሎ ወዳጄ የምትጠጣው ነገር ምን ይምጣልህ። እንዳትሳሳት ከተቻለ ከነሕይወትህ ካልተቻለ በተገኘህ እንድትገደል ለሁላችንም ነው ትዕዛዙ የደረሰው ወዳጄ እስክንድር እዚህ ገባህ ማለት ሰነዱን አገኘህና ችግሩን አስወገድክ ማለት አይደለም እዚህ ገብቶ በእኔ ላይ ጉዳት የሚያደርስ ሰው በሕይወት አይወጣም ያንን በማየት አምኛለሁ እኔ ግን በዚያ ውስጥ የለሁበትም የመጀመሪያው ግጭት ወቅት ጭምጭምታውን እንደሰማሁ ልረዳህ አስቤ የቻልኩትን ያህል ፈልጌህ ነበር ላገኝህ አልቻልኩም የያኔው ሀሳቤን ስላልቀየርኩት ዛሬም አቅሜ የፈቀደውን ያህል ልረዳህ አፈልጋለሁ ስለ በጐው ሀሳብህ አመሰግንሀለሁ ዛሬ እንኳን አደጋ ባለበት መንገድም ቢሆን ልረዳህ የምችለው እኔ ነኝ አለ ይልቃል እስክንድርን አያጠናው ቀጠለናም ሕይወቴ ተስፋ እንደሌለው በሐኪሞች ተነግሮኛል ይህን አኔም ተቀብየዋለሁ አስከ አሁንም የቆየሁት በተአምር ሳይሆን አይቀርም አዲስ አበባ መጥቼ በነበረ ጊዜ ብፈልግህም በወቅቱ ላገኝህ የምችልበት ሁኔታ ላይ ስላልነበርኩ መልዕክት ትቼልሀለሁ መልዕክቴም እንደደረሰህ አልጠራጠርም አስክንድር የበለጠ ግራ ተጋባ ቀደም ሲል ልረዳህ የምችለው እኔ ነኝ ብሎታል መልአከ ሞት ከራስጌው የቆመ ሰው ሌላውን ሊረዳ እንደሚችል አይቶም ሰምቶም አያውቅም አሁን ደግሞ መልዕክት ትቼልሀለሁ አያለው ነው በይልቃል የተተወለት ምንም ዓይነት መልዕክት እንዳልደረሰው ያውቃል በጤናው መዛባት ምክንያት ይልቃል እየቃዝ ያለ መሰለው ተስፋዬ ወጸድቅ ኦሜርታ በአደጋ ውስጥ ሆነህ አንዴት እአንደምትረዳኝ አልገባኝም የአንገ ምንም ዓይነት መልዕክትም አልደረሰኝም በአርግጥ በስሜ ምንም አልደረሰህም አጥላው በሚለው የአባትህና ይልቃል በሚለው የአኔ ስም ግን ሁለት መቶ ብር ባንክ ገበ ተደርጐልሀል ገንዘቡን ስላስገባው ሰው ማንነት በማሰብ አንዳትጨነቅና ስለ ገንዘቡም ከማንም ጋር አእንዳትወያይ አደራ የሚልና በጥብቅ የሚያስጠነቅቅ ደብዳቤም ተልኮልሀል አላው ይልቃል አስክንድር በስሙ በባንክ የተላከለተን ብር ከተረከበ በቷሳ መጠት ስለበዛበት ያስቀመጠሳትንም ሰው ስላላወቀውና ለምን ሊቀመጥለት እንደቻለም ስላልገባው ከላዩ ላይ ወስዶ ሲጠቀምበት አልደፈረም ስለ ገንዘቡም አንስቶ ያነጋገረው ሰው አልነበረም ይልቃል የመጀመሪያ መሆኑ ነው እስክንድር ደነገጠ በጣምም ተረበሸ ገንዘቡን ይልቃል ያስገባው ነው ብሎ አስቦም አያውቅም በአደራውና በማስጠንቀቂያው ምክንያት ከማንም ጋር ባይነጋገርበትም የባለ ገንዘቡን ስልክ በመጠበቅ ላይ ነበር የቆየው እሱን ገንዘብ አንተ ነህ ያስገባኸውን። ለዎቹን እንድትጋፈጥበት ደግሞም ሀብታም አእንድትሆገበት በአንድ ጊዜ ጥያቄ ነው ከአለቃህ ላይ ሁለት ሚሊዮን ብር የተቀበልኩት ይቅርታ አድርግልኝና ሀሳብህን ብወደውም ከሰነዱ ጋር ተያያዥነት ያለው አደጋ የምትለው ነገር አስግቶኛል እፄ ብዙ ጊዜ ክፉ ነገሮችን መጋፈጥ አንደማልወድ አንተም ታውቃለህ አትፍራው በእርግጥ ጉዳዩ ቀላል አይደለም በርካታ ሚሊዮን ብር የያዘ ነው ተፈርቶ አንዲሁ የሚወረወር ሰነድም አይደለም ይህን ነገር ከእሄ ለመረከብ ከማውቃቸው ሰዎች ሁሉ መስፈርቱን የሚያሟላ ሆነህ የተገኘኸው አንተ ብቻ ነህ ይህ አባባሌ ደግሞ ከእኔ ጠንካራ ፍላጐት ብቻ የመነጨ ሊመስልህ ይችላል አይደለምራ ምናልባትም እኔ የማውቀውና ጸንተ ልብ ያላልከው ወይም ደግሞ ብታውቀውም ስፍራ ሰጥተኸው ልትጠቀምበት የማታስበው ጠንካራ የሆነ መሣሪያ ብዙ ነገር ሊያደርግ የሚችል ሰው በአጠገብህ መኖሩ ሊሆን ይችላል ይልቃል ንግግሩን አቋርጦ በቅርቡ ከሚገኘው ጠረጴሴዛ ላይ ተከድና የተቀመጠለትን የብርቱካን ጭማቁ የሚመስል ፈሳሽ አንስቶ ግማሹን ጠጣለተ ያኔ አውሮፓ በነበረበት ጊዜ ምትኩ ስለ ዶክተር ኒቆዲሞስ የነገረው ዛሬም ጆሮው ውስጥ አየደወለበት ነውወ አንድ ኮርስ ላይ ነው የተገናኘነው የብዙ ዓመተም ወዳዶች ነን አንዳንዴም በሥራ እንገናኛለን ነበር ያለው ምተኩ ደግሞ ለአስራኤል መንግሥት የሚሠራ መሆኑን የባለቤቱ አጐት የሆኑት የምትኩ አባት ነግረውታል ይልቃል ጉሮሮውን አጥርቶ ንግግሩን ቀጠለ ያልኩህን ባታውቀው ምንም አያስደንቅም አኔም ሰውዬውን ያወቅሁት አውሮፓ በሚናረው ዘመዶ ምክንያት ነው ምን ያህል ተስፋዬ ወጻድቅ ታፓ ዴዴ ስን ሪታ እንደምታውቀው መገመት ቢያቅተኝም የእህትህ ጓደኛ ለአንዲህ ዓይሃቱ ተግባር ብቃት ያለው ይመስለኛል ይልቃል በድንገት ስላሳለው ለአጭር ጊዜ ንግግሩን አቋረጠ ብዙ በተናገረ ቁጥር እንዲህ ያደርገው ጀምራል ሳሉ ሲያልፍለት የእህትህ ጓደኛ ዶክተር መሆነን ብቻ አትመልክተ ሰውዬው በሽተኛን የማከሙን ያህል ለዚህም ብቃት ሳይኖረው አይቀርም ችግር ካጋጠመህ እሱን አማክረው ዶክተሩ ችግርን ለመበጣጠስ በሁለት በኩል ስለት ያለው ካራ ሳይሆን አይቀርም አለው እስክንድር የይልቃልን ጤንነት አየተጠራጠረ ቢቀይም አሁን አየለየለት ነው ወደሚለው ለመሸጋገር ምንም አልቀረውም ለሞት አንደተቃረበ ሰው እየቀባዥረ ያለ ነው የመሰለው እሱን ደግሞ እዚህ ውስጥ ምን ያገባዋል። እስከ አሁን ድረስ እንዳየሁት ከሕክምና ዶክተርነት ባሻገር ሌላ የተለየ ነገር ያለው አይመስለኝም አንተ የምትነግረኝ ሊሆንም ላይሆንም የሚችል የተጋነነ መላ ምት ነው እህቴም ብትሆን ስለ ጓደኛዋ አንተ እንደምታወራው ያሰ የተለየ ነገር ብላኝ አታውቅም የምታውቀው የሕክምና ሙያውን ብቻ ነው ሊሆን ይችላል እኔም ከሰማሁት ሌላ የተለየ ነገር ልለው የምችለው የለኝም ዶክተሩ ብቃት ያለው መሆኑን ብቻ ነው የምናገረው ማን መሆኑን የት እንደ ተማረ በችሎታው የት እንደ ተጠቀመበት ልነግርህ አልደፍርም አውሮፓ ያለው ዘመዴ የሚያውቀው አዲስ አበባ ነዋሪ የሆነ ዶክተር እሱ ነው አሁን እዚህ ያለ አይመስለኝም ምናልባት በሕይወት ሊያገኘኝ ከቻለ በጥቂት ቀን ውስጥ ወደ አኔ ይመጣል ግን የምንገናኝ አይመስለኝም አስታውስ ችግር ከገጠመህ ሳትዘገይ ወደ እሱ ነው መሄድ ያለብህ ይልቃል የኒቆዲሞስን አገር ውስጥ አለመዣር ሲናገር እስክንድር አንዴት ሊያውቅ ቻለ ብሉ ተገረመ ከኪያ በሏላ ስለ ዶክተሩ ምንም አንደማያውቅ ተረድቶ መከራከር አልፈለገየም የምትለው ዓይነት ሰው መሆኑን ባላምንም ይሁን ብዬ ልቀበልአህ ወደ ውዝግቡ ስለሚያስገባው ጉዳይ ግን ሰነድ ከሚባለው በቀር ምንም የማውቀው የለኝም ምናልባት አንተ ያጋነንከው ነገር ሰነዱን ሳየው ሚዛን የማይደፋ ሊሆን ይትላል ብሎ እስክንድር ወንበሩ ላይ ተመቻኘ የምታየው ነገር ሜዛን ከመድፋት አልፎ የልብ ምትህን ቀጥ ያደርገው ይሆናል ከዚያ በፊት ግን ጫሮንን በደንብ እንድታውቃት አፊልጋለሁ አዲስ አበባ ያለው ማቆያ ውስጥ ነበረት በሚሊዮኖች ብር ተሰጣ ወደ ውጭ ልትላክ ከተዘጋደችበት ነው ያስወጣኋተ ያ ቀን ደግሞ አኔ ላይ የግድያ መከራ የተደረገበት ነው ከዚያን ጊዜ ደምር አስከ ዛራ ለአንድ ቀን እንኳን ተለይታኝ አታውቅም ከእኔው ጋር ስትንከራተት ነው የከረመችው አንተን ጥሩ ሰው ነህ የምልህን ያህል አሷም ጥሩ ሴት ነችት ተስፋዬ ወጻድቅ አሜርታ ብዙ ጊዜ ሚስት እንድታገባ ስገፋፋህ ነበር ጨዋነት ከጥሩ ስብዕና ጋር ያላትን ሴት የሚፈልግ ወንድ ሜሮን እንድታመልጠው ያደርጋል ብዬ አላስብም እናቷጋ የተወቻት አንዲት ሴት ልጅ አለቻት አሁን ደግሞ ከማንም ሰው የማያንስ ጥሩ ኑሮ ሊያኖራት የሚችል አቅምም አላት ግን አደጋ ውስጥ ስለሆነች ዝም ብዬ ልሸኛት አልፈለኩም ብትጋቡ ደስ ይለኛል ካልሆነ ግን ልክ እንደ እኔ ጥሩ ወንድም ሆነህ ልትጠብቃት ቃል አንድትገባልኝ አፈልጋለሁ ብሎ ይልቃል እስክንድርን በትኩረት አየው እስክንድር የይልቃልን ንግግር ቢያደምጥም ሜሮን አንገቷን ደፍታ ስታነባ እየተመለከታት ነበር የይልቃል ንግግር ተቋርጦ ስለቆየበት ነው ደንግጦ ፊቱን የመለሰው አመሰግናለሁ። ጥሩ ወንድምና እህት ወይም ጥሩ ባልና ሚስት እንደምንሆን ቃል እገባልሀለሁ አለ አስክንድር መርበትበቱ በሚያሳጣው ድምፅ ሜሮን ማንባቷን ማቆም ባትችልም በእስክንድር አባባል በመገረም ሣቋ መጥቶ ቀና ብላ አየችው ሌላው የገጠመንን ነገር ሁሉ እሷ ልትነግርህ ስለምትችል በእሱ ላይ ጊዜ ማጥፋት አልፈልግም ዘመዴ የሚልከው ዶክተር የእህትህ ጓደኛ ሊሆን ስለሚችል ሜሮን ነገሩን የምታውቅ ቢሆንም አንተ አብረሀት ሆነህ ሁሉንም ነገር በመንገር ልትተባበርም ቃል እንድትገባልኝ እፈልጋለሁ ለበጐ ነገር እስከ ሆነ ድረስ የምትለውን ለማድረግ ቃል እገባለሁ አለ እስክንድር ሜሮን ጥሩ ሰው ነው ስትል እያሰበች እስክንድርን በደንብ አየችው አስክንድር ድንገት ዓይኑን ወደ ሜሮን ሲመልስ እያየችው ስለደረሰባት ደነገጠች ፈጥና ነው የእአይታዋን አቅጣጫ የቀየረችው አስክንድር ሁኔታዋን በማየት ሪጋግ ብሎ በረጅሙ ከክተነፈሰ በኋላ ከቃሌ በቀር መቼም ፊርማ ምናምን የሚኖር አይመስለኝም አለ ይልቃል ሲጨነቅ የሰነበተው ይህንኑ ፈልጐ ነበር የደቀቀ ግን የሚሞቅ አጁን ዘረጋለት አስክንድርም ከልቡ ቃል የገባለት ስለሆነ ከተቀመጠበት ተነስቶ ጨበጠው ይልቃል ስለተደሰተ ፊቱ ሲታይ ድካሙ ሁሉ የተወገደለት መሰለ አጠገቡ ካለው አነስተኛ ጠረጴዛ ላይ በብዙ ወረቀት የተሞላውን ፋይል አንስቶ ለእስክንድር አቀበለው እስክንድር እጁ ሲንቀጠቀጥ እንዳይታይበት እየተጠነቀቀ ነበር ፋይሉን የተቀበለው ወዲያው ወደ መቀመጫው በመመለስ ንባቡን ጀመረ ይ አራቱ ሰዎች ከሁለት ቀን በኋላ በቀጠሮዋቸው መሠረት ሲገናኙ ምትኩ በጣም ደስተኛ ሆኖ ነው መታየት የቻለው በፉጨትም እንደ ማንጐራጉር አያለ ነበር በርግጥም ለራሱ የድል ዜማ እያዜመ ነው መሌኬ ን ተስፋዬ ወጻድቅ ኦሜርታ ታው ደስታ ላይ እንደሆንክ ያስታውቃል ውስጥህ ውጭህ ሁሉ እያሳበቀብህ ነው ለመሆነ በዚህ በሁለት ቀን ውስጥ ምን ተገኘ። አለ አስክንድር ድምፁን ከፍ አድርኑ ዬይልቃል ሲያለማምደኝ ነበር በመጠኑኩም ቢሆን የማውቅ ይመስለኛል እንግዲያው ከዚህ አንሺውና ቀይሪለት ውስጡ የቀረ ጥይተ ሊኖር ስለሚችል ጥንቃቄ አድርጊ ላንቃው ውስጥም አንድ ሊኖር ይችላል ምላጩን እንዳትስቢው ሜሮን እስክንድር ያለው በደንብ ገብቷታል ፈጥና ወደ ፊተኛው ወንበር ተንጠራራች እስክንድር ደህና ቦታ ላይ የደረሱ ስለመሰለው መሪው ከአጁ እንዲየመልጠው ይዞታውን ጠበቅ በማድረግ ተጠንቅቆ ትልቁን መኪና ተጨማሪ ማርሽ አስገባለት ነዳጅ መስጪያውን እስከ መጨረሻው ሲረግጠው መኪናው ክንፍ ያወጣ መሰለ ማታ ከጅጅጋ ሲነሱ አዲስ አበባ ሲገቡ ነበር ያሰቡት አሁን ግን የረጅም ጉዞ ሀሳባቸውን መለወጥ ግድ እየሆነባቸው ነው አስክንድር ባለበት ሁኔታ አዲስ አበባ መድረስ አይችልም መንገድ ላይ አንድ ስርቻ ውስጥ ተወትፈው ነው ሬሳቸው የሚገኘው ከዚያ ያጠረ ጉዞ ማድረግ አንዳለባቸው ሲያስብም ከድሬደዋ የተሻለ ሌላ ቦታ አልታየውም እዚያ ጥሩ ጥሩ ወዳዶች አሉት በተለይ አንዱ ቀደም ሲል ውለታ የዋለለት ሰው ነው በጣም ነው የሚቀራረቡት በዚህ ወቅት ሲረዳው እንደሚችልም እምነት ጥሎበታል አስክንድር ስጋት ያሳደረበትን አለማያን አልፎ ሲፄድ መኪናው በጣም ይፈጥን ነበር ከተማውን በሰላም ካለፈ በላ ነፃነቱን ያወጀ ያህል ተሰማው መኪናው በዚያ ፍጥነት እየተጓዘ የሚያሰማው ድምፅ ለስላሳ ነበር ብዙ ያገለገለና ያረጀ ነው የሚመስለው ከሌላ መኪና ላይ የወጣ አዲስ ሞተር እንደተገጠመለት ያስታውቃል ምሽቱ ጥሩ ነው ሰማዩ ዳመና ቢኖርበትም ዝናብ አልነበረም ከዳመናው ውጭ ያለችው ጨረቃ ሙሉ ነች ደብዛዛ በሆነው ብርፃኗ አማካኝነት የገበሬ ቤቶች እዚህም አዚያም ተጐልተው ይታያሉ እስክንድር የት እንደደረሰ ለማወቅ አልተቸገረም ጉልበቱ እየተሟጠጠ የፄደ መስሎት የድካም ስሜት ቢፈታተነውም የመኪናውን ዓጥነት መቀነስ አልፈለገም የትም ይግባ የትም ሰነዱን እስከ ያዘ ድረስ ሰዎቹ ሊያገኙትና ሊገድሉት እንደሚፈልጉ በይልቃል አውቋቂል በዚህ ላይ የአእሱነ ያህል ልትገደል የምትፈለገው ሜሮንም አለች ለሁለቱም ሕይወት ደህንነት ሲል ያለ ኃይሉን አሰባሰበ የደከመ ጉልበቱን ጠንክር አንዲል አደረገ መኪናው በዚያ ባዶ መንገድ ላይ እንደልቡ ሲሮጥ በአየር ላይ የሚንሳፈዓና ይመስላል አንድ ጊዜ ጐድጐድ ያለ ቦታ አግኝቶ ተወርውሮ ሲያልና ለሰከንድ ምድርን ለቆ በአየር ላይ ተንሳፈፈ ተስፋዬ ጦዐጸድቅ ፌ ኤጨ ፒፒ ኦሜርታ እስክንድርም ከመቀመጫው እንደ ኳስ ነጥሮ በጭንቅላቱ ጣሪያውን ለገጭ ፆርሶ ነው የተመለሰው ወንበሩ ላይ ሲነጥር የቁስሉ ሕመም በኃይል ተሰማው ሜሮንም ከተቀመጠችበት ተወርውራ ጣሪያውን ገጭታ ነው የተመለሰችው ሚዛኗንም ስታ ወደ ፊተኛው ወንበር ተሽቀንጥራ ነበር በሁለቱ መቀመጫዎች መሀል ላለመወተፍ ታግላ ነው የዳነችው ባጥነቱ ቢያስፈራትም ከኋላ ምን እንደሚከተላቸው ስላላወቀች ቀስ በል ማለት አልደፈረችም እስክንድር መሪውን ላለመልቀቅ ያደረገው ብርቱ ጥረት ተሳክቶለታል መኪናው ሲፈናጠር መንገዱን እንዳይስትና ተገለባብጦ የሕይወታቸው ማብቂያ እንዳይሆን አጁ ከመሪው ጋር ተጣብቆ የተሠራ ይመስል የበለጠ አጥብቆቀ ነው የያዘው ምድር በከፍተኛ ፍጥነት እየተሸመለለች ከመኪናው ስር ወደ ኋላው ስትቀር ትታየዋለች ጉዞው ክንፍ ባወጣ መኪና የመብረር ያህል መስሎ እየተሰማው ነው ከሞት ለመሸሽ ሲፍጨረጨር ሞት ውስጥ አንዳይገቡ እስክንድርም ጥንቃቄ እያደረገ ነበር በጥይት ሲመታ ተሰባብሮ በረገፈው መስተዋት በኩል ኃይለኛ ንፋስ እየገባ ጆሮው ላይ ያፏጭበታል ንፋሱ ቀዝቀዝ ብሎ ስለሚለሰልሰው ወዶታል ስጋቱ ዓይኑን ማስለቀስ እንዳይጀምር ነው ከመኪናው ስር በመንገዱና እንደ እንዝርት በሚዞሩት ገጉማዎቹ ፍጭት የሚሰማው የማያቋርጥ ድምፅ ከጠሳቶቻቸው የማምለጣቸው ማረጋገጫ ስለሆነ እስክንድርን እያበረታታ እያነቃቃውና እያስደሰተው ነው ቶማስ አንኳን አሁን ቀድሞም ቶሎ ብልጭ የሚልበት ሰው ነው ሁሌም ንዴት ያሽንፈዋል አሁንም የችግሩ አልባት አለማግኘት ምርር አያደረገው ነው ምን ዓይነት መጨበጫ የሌለው የሰይጣን ቁራጭ ነው እስከ አሁን ድረስ ስንት ቦታ ደውሎ ለስንት ሰውስ አውርቶ ይሆን። ከወንጀለኞች እየሸሸን ያለን ሰዎች ነን ፖሊሶች እንዲከላከሉልን ማድረግ መቻል አለብን አእኔም አንቺም የአኛም ቤተሰቦች ከአደጋ የተጠበቅን መሆን መቻል አለብን አሱ ጥሩ ሀሳብ ነው ሰነዱስገ እሱንማ እኛ እንድንይዘው ወይም ለዶክተሩ እንድንሰጠው ነው ይልቃል አደራ ያለን አቅርቡ እስክንባል ድረስ ለማንም አንናገርም ለጊዜው ወዲያው ነው እንዳትለኝ ያለችው ቃል ትዝ ያለው ይቅርታ ማለት የፈለኩት ሰነዱ እኛ ዘንድ ስለመኖሩ ፖሊሶቹ የሚያውቁት ነገር የለም ነው አስክንድር ለጊዜው ብሎ ደንግጦ ሲያቋርጥ ሜሮን ሣቀች ትልቅ የቤት ሥራ የሰጠችው መስሎ ነው የተሰማት ገባኝ አለች እስክንድር የሚለው ልክ ሊሆን ይችላል ብላ እያሰበች ያጋ ተረኛው መኮንን አዲስ አበባ ያለው ከፍተኛ ባለሥልጣን ዋናውን አዛዥ ባዘዘው መሠረት ይመጣሉ ለተባሉት ሰዎች ትብብር እንዲያደረጉ ከተመደቡት አንዱ ነበር አስክንድር ከፊቱ ተቀምጦ ሐረር ላኒ ስለገጠመው ችግር ሲናገር መኮንነ ለጉዳዩ እንግዳ አልሆነም አቤቱታውን ሲያቀርብለት እንደ ተደነቀና ተገረመ ሰው ሆኖ ነው ሲያዳምጠውና ማስታወሻ ሲይዝ የቆየው በዚህ ወቅት ወደ እኛ ዘንድ መምጣትህ ጥሩ ነው አለው በውስጡ ግን ደደብ ነህ ወደዚህ መምጣት አልነበረብህም ከአሁን ወዲያ አብቅቶልሃል እያለው ነበር እንዳልከው የሕግ ጥበቃ ሊደረግልህ ይገባል ማንጋ አእንደምታርፍና አካባቢው የት እንደሆነ ንገረኝ የእኛን ሰዎች ወደዚያ ስለምናሰማራ አስፈላጊውን ጥበቃ እናደርግልሀለን ያልካቸውም ሰዎች ወደ ከተማው ሲገቡ ሁሉንም በቁጥጥር ስር እናውላቸዋለን ከዚህ በኋላ መስጋት የለብህም አለ ፖሊሱ እስክንድርን የሚያጠናው ይመስል ዓይኑ ውስጥ እያየው አመሰግናለሁ ለጊዜው የማርፈው ብሎ የሚሄድበትን አድራሻ ነገረው ፖሊሱ እያንዳንዱን የተነገረውን ነገር መዝግቦ ከጨረሰ በኋላ ንደማይህ አሁን በጣም ተዳክመሀል ጥሩ እረፍት ሳያስፈልግህ አይቀርም ተነስና ሂድ አኔም ሰዎቹን አሰማራለሁ ብሎ ተነሳ አስክንድር በፖሊሱ አቀባበል ስለተደሰተ ሁሉም ነገር ወደ ማብቂያው የደረሰ መሰለው ተረኛ መኮንኑን እያመሰገነው ተከትሎት ከቢሮው ወጣ ፖሊሱ እስክንድርን መኪናው ድረስ ሸኝቶ ካሰናበተው በላ መኪናውን አስነስቶ ሲሄድ አዚያው ቁሞ ተመለከተው በጥይት ተስፋዬ ወጻድቅ ኦሜርታ የተደበደበውን የመከና ጐን በማየት ምን አድርገህ ይሆን ሲል አተረመረመ እስክንድር ወደ ፖሊስ ጣቢያው ሊገባ ሲል ሜሮን እአንዳተታይ ወንበሩ ላይ አንድትተኛ ነግሯት ስለ ነበር መኮንነ አላያተም ፖለሱ እስክንድር ብቻውን እየተዓክ ያለ ነው የመሰለው ተረኛው መኮንን እስክንድር በትክክል ወደ አለው አቅጣጫ አየሄ መሆኑን ካረጋገጠ በኋላ ወደ ቢሮው ተመልሶ ገባ ምንም ጊዜ ሳይጠታ ስልክ መነጋገሪያውን አንስቶ ደውል የተባለውን ቁጥር ደወለ ተረኛ ሆና እንዲያድር በተደረገበት የመጀመሪያው ቀን አንድ የማያውቀው ሰጦ ወደ ቢሮው መጥቶ ተገናኝቶት ነበር ሰውዬው ተረኛ መኮንነን የጠየቀው ያገኘህልን ነገር አለ። ብሎ ነበር በጊዜው ምንም ዓይነተ አዲስ ነገር ያላጋጠመው መሆኑን ነበር ለሰውዬው የነገረው በሁለተኛው ቀን ያደረው ሌላ መኮንን ስለነበረ አሱን ስለገጠመው ነገር ምንም አላወቀም መኮንነ ነገሩ ያላለቀ መሆኑን ያወቀው የሦስተኛውን ቀን ሌለገ አዳሪ እሱ አንዲሆን ሲደረግ ነው ዛሬ አስክንድር ወደ አሱ በመምጣቱ በለስ የቀናው መስሎት ተደስቷል ያስደሰተውን ነገር ትክክለኛነት ሰማወቅ እያሰበ ነው የተሰጠውን ቁጥር የደወለው ከወዲያኛው ጫፍ ስልኩን ማን እንዳነሳው አያውቅም ስለማንነቱም አልተጨነቀም አድርግ የተባለውን እያደረገ ነው ስለ አስክንድር ያለውን ሁኔታ አጋጠመኝ ስለአለው ነገር አርፍበታለሁ ስላለው ቦታና ሰዎቹ እየተከተሉኝ ነው ስለማለቱ ጠቅለል ያለ ሪፖርት አደረገ ከወዲያኛው ጫፍ ባለው ሰው በጥንቃቄ ሲያደርግ ስለሚገባው ነገር ለፖሊሱ ተነገረው ሌሊቱን በሱ አመራር ስር ያሉት ሰዎች ይህን ጉዳይ በተመለከተ ምንም ዓይነት ችግር ሊፈጥሩና ሲያደናቅፉ እንዳይሞክሩ ትፅዛዝ ተሰጠው ግለሰቡ በከፍተኛ የመንግሥት ጉዳይ የሚፈለግ መሆኑ ተገልጦለት ማንም ሊያስመልጠው ጣልቃ እንዳይገባ ተባለ ተረኛ መኮንኑ እኛ ያለምንም ችግር ልንይዘው ስለምንትል በቁጥጥር ስር አውለነው አእናስረክባችሁ ብለ ነበር ከማያውቀውና ከናተኛ ባለሥልጣን ነው ከተባለው ሰው ግን ሰውዬው ቢያዝ ወይም መጠይቅ ቢቀርብለት ሌሎች የሚፈለጉ ሰዎችና ሰነዶች ሊሰወሩብን ይችላሉ ስለዚህ ሰዎቻችን አስኪደርሱና እርምጃ እስኪወስዱ ድረስ ያን ዓይነት ሙከራ እንዳይደረግ አንዳይታሰብም የሚል ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ተሰጠዑ አሱና የአሱ ሰዎች ነገርች ከተጠናቀቁ በኋላ ወደ ቦታጡ መሄድ አንደሚገባቸውም ተነገረው መኮንኑ በሰውዬው ስሙንና ማዕረጉንም ተጠይቆ ስለነበር ነግር ሲጨርስ ስላሰናበተው ስልኩን በመዝጋት በአሱ ሰዎች በኩል ስህተት እንዳይፈጸም ምን ማድረግ እንዳለበት ማሰብ ጀመረ ተስፋዬ ወጻድቅ አሜርታ ፖ የደረሱበት ቦታ ጭር ያለ ስለሆነ አስክንድር መኪናውን አቁሞ ወንበሩ ስር አድርጓቸው የነበሩትን መሣሪያዎች አወጣ አንደ በረዶ የሚቀዘቅዘውን ሸጉጥ ወደ ኮት ኪሱ ከተተው ሐረር ከተማ ላይ ሕይወታቸውን ያዳነበትን ሙሉ ጥይት የጎረሰውን መትረየስ ከመሪው ፊት ያለው ቦታ ላይ አስቀመጠው ከዚህ በኋላ ነው ሜሮን ወደ አሱ እንድትመጣ የጠራት እስከ አሁን አዚያ እንድትቆይ ስላደረኩሽ ይቅርታ ምናልባት ከተከተሉን ሊያዩሽ ይችላሉ ብዬ ስለ ሰጋሁ ነው እባክሸ እንደ ቅድመ በዚህ ላይ ተሻግረሽ ነይ አለ አስክንድር ሜሮን ወንበሩ ላይ ጥቅልል ብላ እንደተኛች አድርጊ የሚላትን እየጠበቀች ነበር በመደገፊያው ሳይ ተሻግረሽ ነይ ሲላት ለምን እንዳላት ለማወቅ ብዙም ማሰብ አላስፈለጋትም ቀሚሷን ወደ ላይ ሰብስባ ጭኗን እስከመጨረሻው አጋለጠች አንድ አግሯን የኋለኛው ወንበር ላይ በማቆም ሌላኛውን አግሯን መደገፊያውን አሻግራ የፊተኛው ወንበር ላይ አሳረፈችው ቀስ ብላ አየተሳበት ነው የተሻገረችው ቂሟ የፊተኛው ወንበር ላይ ሲያርፍ ግራና ቀኝ በሰፊው በተከፈተው ጭኗ መሀል የውስጥ ሱሪዋ ሁሉ ለእስክንድር በደንብ እየታየው ነበር ሜሮን ልብሷን ለማስተካከል ከመሞከሯ በፊት እስክንድር ተንጠራርቶ ለመመርኮዝ የፈለገ ይመስል አጁን ጭኖቿ መሀል በማሳረፍ አየሳማት ብዙ ቆየሁብሽ አይደል። ሰዎቹ ባለ ገንዘብ ስለሆኑ የሚረዳቸው ባለሥልጣን አያጡም ሊያደርጉ የሚችሉትን ከወዲሁ ማወቅ ያዳግታል ለማንኛውም እሉ ወረቀት ላይ ሁለት አድራሻዎች አሉ አንዱ አንተም የምታውቀው የቤቴ ነው እህቴን በእሱ ልታገኛት ይገባል እነዚህ ደደቦች እኔን ሲያጡኝ እህቴ ዘንድ መሄዳቸው አይቀርም አስክንድር አፉን ከፍቶ የሚያዳምጠውን ጓደኛውን አየው ያመነው አልመሰለውም አስቻለው ልታምነኝ ይገባሀል እነዚህ የምልህ ሰዎች አውሬዎች ናቸው ከያጊት ሥጋዋን ይመትሩታል ሬሳዋን እንኳን ማግኘት አይቻልም ደውለህ ለጊዜው አካባቢውን እንድትለቅ ታደርግልኛለህ አኔን እስክታገኝ ወደ ቤት እንዳትመለስ ንገራት ቤት ካጣሀት በሁለተኛው ስልክ ደውለህ አግኛት የጓደኛዋ ቤት ነው ዶክተር ኒቆዲሞስ ይባላል የለችም ካለህ አንድ ነገር አንደሆነች ማመን አለበብከህ አሷ ለዶክተሩ የሆነውን ሁሉ ልትነግረውጡ ስለምትችል ታገናኝልኛለህ እኔ ተስፋዬ ወጻድቅ አርታ አንድ ነገር ብሆን ይህን ፋይል የምትሰጥልኝ ለአሱ ነው ምናልባት ዶክተሩ አገር ውስጥ ከሌለ እስኪመጣም ቢሆን ጠብቀህ ትሰጠዋለህ አስክንድር በምሰማው ነገር ግራ ግብት ነው ያለኝ እውነቱን ነው የምልህ እኔ ከሌለሁ ፈጥነህ ዶክተሩን ብታገኘው ለአንተም ጥሩ ነው መሞቴን ካረጋገጥክ ይህቺን ሴት አንተጋ አቀይተሀት ለዶክተሩ ፋይሉን ስትሰጠው ታገናኛታለህ አሱ ወደ ቤተሰቦቿ ሊሸኛት ይችል ይሆናል እንደምትለው ሰዎቹ የሚፈልጉት ፋይሉን ነው ጣጣ ውስጥ ከምንገባ ለምን አንስጣቸውምገ እንዳትሳሳት ጓደኛዬ የሞተው ለእሱ ሲል ነው እሷም ከሟቹ ጋር ስትንከራተት የቆየችው በዚሁ ፋይል ምክንያት ነው አጌም አዚህ የተገኘሁት በዚሁ ነው ፋይሉን ብንሰጣቸውም ሰዎቹ የተለመደ ሥራቸውን ለመቀጠል ሲሱ አፋችንን ለመዝጋት ይገድሉናል እኔን ከፋይሉ የበለጠ ነው የሚፈልገኝ ከእኔ ጋር መገናኘትህን ካወቁ አንተንም አንደ እኔው ይፈልጉህሀል እሷ ግን ከእኔ ጋር እንዳለች እስከ አሁን ማንም ስለማያውቅ ፈጥና ዞር ካለች ደህንነቷ የተጠበቀ ይሆናል እኔ እዚህ ነው ከአንተ ጋር የምቆየው አልሄድም አለች ሜሮን አስቻለው ተደናግጧል ፍርሀትም ወሮታል ዕንቅልፉ ለቆት የጠፋ ይመስላል የተቀበለውን ፋይል ማስቀመጥ እንዳለበት ዘንግቶ አንደያዘው ነው አስክንድር በመጋረጃው ተከልሎ ወደ ውጭ እያየ ነበር በዚህ ዓይነት ሁኔታ ላይ እንዳሉ ጥቁት ደቁቃዎች ቢያልፉ ነው በአጥሩ አካባቢ የሰው አንቅስቃሴ ሲታይ ያ ተረኛ መኮንን ሳይዋሸኝ የቀረ አይመስለኝም እንዲህ ፈጥነው ወደዚህ ይመጣሉ ብዬ አልጠበኩም ይህን የተረገመ ፋይልና ልጅቷን ይዘህ ልትሸሸግ ወደምትችልበት ቦታ ሂዛድ ስልክ ወደምታገኝበት ቢሆን ይመረጣል ሳይነጋ ፈጥነህ ለአህቴ ደውልልኝ አኔ አዚህ ያለን አእንዲመስላቸውና እንዳይከተሏችሁ እየተከላከልኩ ጥቂት አዘገያቸዋለሁ በአጥሩ ላይ ዘላችሁ ሂዱ ብሎ እንደ እብድ አዋከባቸው ሜሮን አልፄድም ከአንተ ጋር እቆያለሁ ብላ አስቸግራ ነበር አኔም ራቅ አስክትሉ ነው እንጂ ሰመውጣት እሞክራለሁ ያኔ ደግሞ ብቻዬን ብሆን ነው የምፈጥነው ብሉ በግድ አስኬዳት አስክንድር ወደ ሳሎኑ ተመልሶ መስኮቱን በመክፈት በመትረየሱ መዳዳውን ተኮሰ በመጀመሪያው ዕድል ቀንቶታል ምነ ላይ እንደመታው ባያውቅም አንዱ ሲወድቅ አይቷል ሰዎቹ በድንገት በተከፈተባቸው ተኩስ ቢደናገጡም አንዳይመቱ መክለሰያ ኗየፈለጉ ሁሉም ወደ ቤቱ ውስጥ ተኮሱ አስክንድር ግድግዳውን ተገን አድርጐ መቆም እንኳን አልቻለም የጥይቱ ፉጨት አስፈርቶታል መስተዋቱ አየተሰባበረ ሲረግዓ ይሰማዋል ቤቱ ውስጥ ያሉት ዕቃዎች ተስፋዬ ጸደቀ ኦሜርታ ሁሉም እየደቀቁ ነው የጥይቱ ጩኸትና ብልጭታው በጣም አስፈሪ ነበር አስክንድር ባለበት መቆየት ስላልቻለ ሳሉነን ለቁ ዐ ኮሪደሩ በሰ አን ሰው በተሰበረው መስኮት ወደ ሳሎነ እየገባ መሆነን በድንገተ ነው ያየው በደመነፍስ አከታትሎ ሲተኩስበት ሰውዬው እአጥዓጥና ብሎ ወጦ። ተ ብዙ አልቀየም ከሳሎነ ውስጥ ጆር የሚያደነቁር ጩእ ዘተ ተሰማ በፈነዳው ነገር ቤቱ ተንቀጠቀጠ አስክንድር በስተግራው ደረቱ ላይ በሆነ ነገር የተወጋ መሰለው ሸብረክ እንዲል ቢያስገድደውም ወደ ዝቋላው መውጫ በር ተንፏቀቀ አካባቢውን ያሸበረው ተኩስ ከዓንዳታው በጋላ ፀጥ አለ ሳሎኑ ውስጥ እሳት እየነደደ ነው የሚቃጠል ጨርቅ በሸታ እስክንድር ያለበት ድረስ መጥቷል ጭሱ ቤቱ ውስጥ በናባጥነተ እየተሰራጨ ሄደ አስቻለው የጥይቱ ተኩስ አናዶታል ፍንዳታውን ሲሰማ ደግሞ ነገሩ ቀላል እንዳልሆነ ተረዳ ቆሞ ለማዳመጥ አንዲያውም ወደ ላ ተመልሶ የነገሩን ማብቂያ ለማወቅ ፈልጎ ነበር ተዝ ሲለው ይሄ ሁሉ ነገር እየተፈፀመ ያለው እሱ ቤት ውስጥ ነው ሰዎቹ የሚፈልጉትንም ሰነድ የያዘው አሱ ነው ካገኙት አይለቁትም ከዚህ በኋላ በሚያውቁት ሰዎችም ከታየ ስለ ሰዎቹ ማንነት ተጠያቂ ከመሆን አይድንም ሲያስበው ነገሩ አስፈራው ሜሮንን ይዞ በመገስገስ ከደቂቃዎች በኋላ ከዚራ ደረሱ ሁለቱም ደክመው አልቧቸውና መተንፈስ አቅቷቸው ነበር ሲሮጡ ሳንባቸው ወደ ጉሮሮአቸው መጥቶ የተወተፈ እስኪመስላቸው ድረስ ነው ያስጨነቃቸው በከዚራ አገር አማን ነው ኮሽ የለም ዶሽ የለም ሁሉም ነገር ሰላም ነው የአካባቢው ነዋሪም አንቀሳፍቷል ፀጥታው ያስቀናል አስቻለው ቆም ብሉ አዳመጠ የጥይቱ ጩኸት ያበቃ ይመስላል ምንም ነገር አይሰማም አስቻለው የአጎቱን ቤት በር አስከፍቶ ሲገባ ያዩት የቤተሰብ አባላት ደነገጡ ደህና ልብስ አልለበሰም እስክንድር ከዕንቅልፉ ሲያስነሳ በለበሰው የሌሊት ልብሱ ነው እዚያ የደረሰው የሜሮንን እጅ ዬይ እንደተንደረደረ ወደ ቤት ገባ ቤተሰቡ ሁሉ አስቻለውን እንደዚያ አድርጉ ሊያመጣው የቻለውን ችግር ለማወቅ ሲሉ የጥያቄ መዓት አዥጉደጉዱለት እሱ ግን ለጥያቄያቸው መልስ የሚሰጥበት ገዜ ላይ አልነበረም ያለው ሊነግራቸው የቻለው ነገር ቢኖር የእነሱን ወደዚያ ቤት መምጣት ማንም ሰው ለማንም አንዳይነግር የሚለውን ቃል ብቻ ነው እስክንድር በነገረጡ ነገርና አሁን ደግሞ በራሱ ቤት ውስጥ በተፈፀመው ድርጊት እንደፈራው እነሱንም አስፈራራቸው በዚያን ሰዓት ደግሞ የከተማው ፖሊሶች ወደ አስፓለው ቤት ሄደው ነበር እነሱ ከስፍራው ሲደርሱ ተኳሾቹም የተተኮሰባቸው ሰዎችም በዚያ አልነበሩም ክፍስ ስራት መጨረሻጠጡ መጩጨረባጓ ተስፋዬ ወጻድቅ ኦሜርታ አስቻለው በጣም ደንግጧል በጣም ፈርቷል ለመረጋጋት የሞክረ ቢሆንም ድንጋጤና ፍርሀቱ ገና አልለቀቀውም ወደ ቤት ከገባ ጀምሮ ረጅሙን ሰዓት ስልኩ አጠገብ ሆኖ አፍጥጦ ሲመለከተው ነው የፃቆየው ምን ሊላት አንደሚችል የጨነቀው ቢሆንም የግድ አደራውን መወጣት ነበረበት እንዲያውም ቀሪውን የሌሊቱን ክፍል ይህን ሳያደርግ በከንቱ ማሳለፍ አይኖርበትም እያንዳንዷ ደቂቃና ሰዓት የሕይወት ዋጋ የምታስከፍል ናት እናም ወሰነ የስልክ መነጋገሪያውን ሲያነሳና ቁጥሮቹን ማዞር ሲጀምር እጁ እንደሚንቀጠቀጥ አወቀ በድንጋጤው ምክንያት ፍጥነት የጨመረው የልብ ምቱም እስከ አሁን ፍጥነቱን አልቀነሰም ገና በመደመሪያው የጥሪ ድምዕ የወዲያኛው ስልክ ሲነሳ ተሰማው አልተኛችም ማለት ነው። አቶ አስቻለው አንተ ጥሩ ሰው ነህ ጭንቀትህ ለምን እንደሆነ ይገባኛል አትስጋ ምንም አልሆንም ምክንያቱም የዛሬ አራት ወር ይልቃል ሊገድሉኝ ከነበሩት ሰዎች መዳፍ አውጥቶ ይኮኝ ከሸሸ በኋላ አንድም ሰው ስለ እኔ እንዲያውቅ አላደረገም ጨዋና ጥንቁቅ ሰው ነበረ እስክንድርም እንደነገረህ ከጅጅጋ አዚህ ድረስ ይኮኝ ሲመጣ አንድም ሰው አብሬው እንዳለሁ እንኳን እንዲያውቅ አላደረገም ሌላው ጨዋና ጥንቁቅ ሰው ሆኖ ያገኘሁት እሱ ነበር አሁን ደግሞ አንተን አግኝቻለሁ ልጄና እናቴ ትመጣለች ብለው እየጠበቁኝ ነው አዲስ አበባ እንድደርስ ብቻ ከረዳኸኝ ይበቃኛል ብ ል አ ተስፋዬ ወጸድቅ ዐ ዐ ኦሜርታ አጥር ዘለው ሲጦጡ አጃ ላይ አስቻለው አተኩር አያት የነበረውን ቦርሳ አሁንም እንደያዘችው ነውጦ ይህን ብቻ አንዳደርግልሽ የምትፈልጊ ከሆነ በጣም ቀላል ነው ጥዋት ጦደ አዲስ አበባ የሚሄደጦ አውቶብስ ላይ እንዲያሳፍሩሽ አደርጋለሁ ብጣም ነው የማመሰግነው አቶ አስቻለጡ ለምጦደጠ ለእስክንድር እንዲሁም ለአንተ ጨዋነትና ጥሩ ሰውነት ስል አዲስ አበባ እንደደረስኩ ገንዘብ ልልክልህ አእፈልጋለሁ በዚህ መጥፎ ጊዜ ትንሽ ሊጠቅምህ ይችላል እምቢ እንዳትለኝ በእስክንድር ስም እለምንሀለሁ የሚቀበልልህን ሰው ስም ጻፍና ስጠኝ አስቸለው አላመናትም እየቀደለች መስላው ትኩር ብሎ አያትና እየቀለድሽ ነው። ኒቆዲሞስ ከኪሱ ውስጥ ቀጠን ያለ ጠንካራ ብረትና ኣበት ከተሳካ እጠቀምበታለሁ ብሉ የያዘውን ለስላሳ ጨርቅ አወጣ ምናልባ ታገዘ ጨርቁን በበሩ ስር ዘረጋጡ አስተካክሎ እንደጨረስ በብሪቱ ጠለናክ ያው ቀዳዳ በኩል ቀጭን ብረት ላካት ብዙም በቁልፍ ም የሚፈልገው ነገር ከስር ያነጠፈው ጨርቅ ላይ ሲያርፍ አላስቸገሬወ ፈጥኖ ጨርቁን ወደ ውጭ ሳበው ቁልፉን ይዞለት ብት አለ የሰው ጭኗ ብሪት ቦታ ቁልፉን አሰበች አይርው ምንም ድምቹ ወሩን ወለል አድርጐ ከፈተውና ጨለማው ውስጥ ገበቶ ቆመ ሳይ ሰማ አውጥቶ ይኮዞታል ደጋግሞ የገባበት ቤት ስለሆነ መተላለፊያውን በ ስቪዎኝ የእያንዳንዱን ነባኦ አገልግሉት ትን ቦታ ሁሉ በደንብ ያስፓውሳል የሁሉም በር የተዘጋ ቢሆንም ያስ ማየት አላስፈለገውም ነበር ሲራመድፍ ኮቴው ለእሱ እንኳን የም ጨት ጫማውጡ መሬተ የሚረግጥ አያስመስለውም አንዲሁም እያንዳንዱ ዕቃ በዝግታ እየተራመደ ዕቃ በቱንና መኝታ ክፍሎቹን ሁሉ ትቶ ጠደ ላለሎኑ አመራ ስልኩ ብዙ ሳይጠራ ፈጥና ስለተነሳና ውጭ ያለውም ሰው ይህንነ ስላፈጋገጠለት ሰዎቹ እዚያ ሳሉነ ውስጥ ናቸው ሲል ደምድሟል ዩግሞም ግምቱ ትጉክክል ነበር ለስልኩ ቀረብ አንዲሉና ሴቶቹንም አንድ ላይ አድርገው ለመጠበቅ አንዲያመቻቸው ሲሉ ሁሉም አንድ ቦታ ነው የሆኑት ኒቀዲሞስ እንዳይታይ እየተጠነቀቀ ወደ ሳሎነ ገባ አንዱን ስውዬ ፊት ለፊት ሊያየው ችሏል ሁለተኛው ግን ጀርባው ነጡ የሚታየው መሣሪያቸውን የት እንዳደረጉት ሊያውቅ አልታለም በእጃቸው ወይ በሽንጣቸው ሊኖር ይችላል ርብቃ ዕንቅልፍ አልወሰዳትም ነበር ጥቁር በጥቁር የለበሰውንና ፊቱ የተሸፈነውን ሰው ድንገት ነው ያየችውጡ እጁ ላይ መሣሪያ ይዞ እያደባ ወደ እነሱ እየተረበ ነው በጓሮ በኩል የገባ ሌላ ከራፊ ነው የመሰላት ድንጋጤውን ልትቋቋመው አልቻለችም ከተኛችበት ሶፋ ላይ ዘላ ተነሳች ዓይኖቿ ፈጠዋል እጆቿ በኃይል ስለተንቀጠቀጡባት ብርድ ልብሱ ከላይዋ ላይ ተንስራቶ ወለሉ ላይ ጠደቀ ማታ ከኒቆዲሞስ ጋር ሲለያዩ የለበሰትውን ልብስ እንደለበሰች ነበር ጩኸቲፒን ለቀቀችው የቤቱን ጸጥታ ያደፈረስ ለአንድ ጊዜ ብቻ የተሰማ ጩኸት ነበር ይኸኑ ኒቆዲሞስ ሊጠቀም ያልፈለገውን ነገር እንዲጠቀም ነጡ ያስገደደችው ሰዎቹ በጩከ ተደናግጠው ካሽለቡበት እየተነሱ ቢሆንም የሚያዩበትን አቅጣጫ አላጠቁም ግራ ተጋብተዋል የሳሎኑ በርም ሆነ መስኮት እንደተከጋ ስለነበረ ሁለቱም ያፈጠጡት በጩኸት ዐደ ቀሰቀሰቻቸው ሴት ነውጡ ው መው ፍሬ ተስፋዬ ወጸድቅ ኦሜርቃ ከታፈነ ነገር ውስጥ በግድ እያፈተለከ የሚወጣ የሚመስል ዮም ተሰማ ኒቆዲሞስ በመጀመሪያ የመታው ፊት ለፊት ጦደ እሱ ማየገጎ የቻለውንና መሣሪያውን ማቅናት የመረጦን ነው ቀኝ ትከሻው ላይ ነጦ የመታውጡ ሰውዬው ሶፋው ላይ ተመልሶ ነጠረ ከማቃሰት አልፎ የሚረብሽ ድምፅ አላሰማም መሣሪያው ከእጁ ላይ ተፈናጥሮ ሶፋ ስር ገባ ሁለተኛው ሰው የሴትየዋን ጩኸት ተከትሎ ጓደኛው በድምፅ አልባ መሣሪያ መመታቱና መውደቁ አስደንግጦታል መጥፎ አጋጣሚ ሆኖ ተኳሹ ከጀርባው ስለነበር አልታየውም የያዘውን መሣሪያ እያቀና ወጠደ ማይታየው ሰው ዞረ አዚሂሩ ፈጣን ቢሆንም ከጠላቱ ፈጣን ተኩስ ግን ሊያመልጥ አልቻለም የጓደኛው ዕድል ነው የገጠመው ኒቆዲሞስ መሣሪያ የያዘው እጁ ላይ በማነጣጠር ሁለት ጥይት ተኮሰበት ሰውዬው ይዞት የነበረውን መሣሪያ ሆን ብሎ የወረወረው ያህል አሽቀተነጠረው ከጩኸቱ ጋር የውሻ ልጆ። ድምዷ አንዳይሰማ በሹክሹክታ ጠየቀት ፉኣዱዴዬ ወኋድቅ አመር ሻው መር ን አ አንድ ጋሼ ምናምን የለም መነጋገር አይፈቀድም ብዬ ነግሬሽ ከአሁን ጦዲያ ድምፅሽን እንዳልሰማ ዝም በይ ርብቃ መራት በሚደባልቅ አስተያየት ነበር በቁጣ የተናገረችው ተኛዋ በድንጋጤ መልሳ አፏን ጠረቀመችጡ ሰውዬው ማንም ይሁን ሪ ካፈ አልነበረም በዚሁ ሰው ከዚያ አስቀያሚ ችግር መገላገላ ነጡ ለአሷ ዋናው ነገር ጨሬ ኒቆዲሞስ ከተገቢው በላይ በሆነ ፍጥነት የጅማን መንገድ ይዞ ገሰገሰ ዘነበወርቅ የሚባለውን የአለርት ሆስፒታልን አለፈው በዚያው ጋፍ የካራ ቆሬን መንደር ወደኋላ ትቶ በጣም ርቆ ፄደ አንድም መቸርድ ቤት ከማይታይበትና በበርካታ ባሕር ዛፎች ከተከበበ ጭር ካለ ከፍ ላይ ሲደርስ ናጥነቱን ቀነሰ ያሰበውን ነገር ለማድረግ እንዲህ ዳዎች አካባቢ ነው የፈለገው አናም የመኪናውን ፊት ወደ አዲስ አበባ መልሶ አቆመው መኪናውን ካቆመበት ስፍራ ጥቂት ሜትሮኙ ርቆ አንደ ገደል ረባዳ የሆነ ቦታ አይቷል ሽ ሦስቱንም ሰዎች እየጐተተ ከመኪናው አወረዳቸውና ወደ ጐድጓዳው ቦታ ከወሰዳቸው በኋላ የዓይን መሸፈኛውንም ፈታላቸው ጨለማው ገና ስላልተገፈፈ ካሉበት ስፍራ የመኪናውን ዓይነት ለመለየት አስቸጋሪ ነበር በደም የተጨማለቀው አንሶላና ዓይናቸው የታስረበት ጨርቅ ከስዎቹ ፊት ተቀምጧል ከርብቃ ቤት ያመጣውን የናፍጣ መያዣ ዕቃና ክብሪት ይኮ ሲያዩ ሰዎቹ ሊያቃጥላቸው መሆኑን በማመን ውትዉታ መ« የታስሩበትን ገመድ አንዱ የሌላኛውን እየያክ እንዲስበው ስላደረገ እየተተለተለ በቀላሉ ተፈታ ዶክተሩ መሣሪያውን ደግኖባቸው ገመዶፕንና ጨርቆቹን ሰብስበው ወደ ጐርጓዳውጡ ቦታ ትንሽ እንዲጠጉ አደረጋችቸውጡ ተኩሶ እየመታ ሊጥላቸውና ከዚያ ሊያቃጥላቸው መስሉአትውጡ በፍርሀት ተንዘፈዘፉ እንደማይለመዳቸው እየወተወቱ ምሕረት ያደርግላፕው ዘንድ አጥብቀው ለመትኑኑት እናንተ ደደቦች አሁን በደንብ ስመጮኝ ከእንግዲህ ጥሩ ልጆች መሆን የምትችሉ ይመስለኛል ይህን ቃሌን ችላ ብላችሁ ስህተት ብትሠሩ ግን ስህተቷ አስከትላ የምታመጣው ሞትን ነውጡ ምህረት የሌለው ሞት ዛሬ እኔ ልገድላችሁ አልፈልግም አለቆቼ ሞት የፈረዱባችሁ ቢሆንም በራሴ ሥልጣን ምሕረት አድርጌላችኋለሁ አናመስግናለን ሁለተኛ አይለምደንም አሉ ፎቶግራዓፍ እንዳነሳኋችሁ አስታውሉ መታወቂያችሁም በእሂ ነው ያለው ወደዚያ ቤት ተመልሳችሁ ለመምጣት እንዳታስቡ ከአሁን ወዲያ ያ ቤት ሞት አለበት ጨመጡ ን ሩርሥ ተስፋዬ ጦጻድቅ ሽክ ኦሜርታ አረ እኛ አንመጣም ቤቱንም ማስታወስ አንፈልግም አለ እጽን ተመጮጉበኑ ይማ ጥሩ ምርጫ ነው ከዚህ በኋላ ወደ አለቃችሁም ባትሄዱ ይመረጣል ካልሆነ ግን ሞታችሁን ታፋጥናላችሁ በሕይወት መኖር ከፈለጋችሁ አዲስ አበባን ለቃችሁ መጥፋቱ ነው የሚያዋጣችሁ ቤቱን ለቃችሁልን የጠፋችሁት ደህና ገንዘብ ተከፍሏችሁ እነሱን ከድታችፁ እንደሆነ እነግርላችሏለሁ ስለዚህ ብትፄዱለት አለቃችሁ ራሱ ያለጥርጥር ይገድላችኋል የእኔም ባልደረቦች ካገጆችሁ አይለቋችሁም ይገድላችል ወደዚያም ብቅ አንልም እኔም ድጋሚ ባገኛችሁ ለእናንተ ምሕረት አይኖረኝም የሬሳ ሣጥናችሁንም ሚስማር አጥብቄ እመታላችኋለሁ ሰዎቹ ሰውዬው የተናገረውን ከመፈፀም ወደኃቷላ እንደማይል ከሁኔታውና ከአነጋገሩ አረጋግጠዋል እነሱም ከዚህ አደጋ ይገላገሉ አንጂ ዳግም ሞትን ከሚያመጣባቸው ከዚህ ዓይነቱ ነገር እንደሚርቁ ሁኔታቸው ያስታውቃል ኒቆዲሞስ ጨርቁና ገመዱ ላይ ጋዙን አርከፍክፉበት ብሎ አዘዛቸው ሰዎቹ ፈጣን ታዛዥ ሆነው የተባሉትን አደረጉ ክብሪቱን ጭራችሁ ለኩሉሱት ጊዜ አላጠፉም ወዲያው አንበለበሉት በሉ አሁን ፊታችሁን ወደኋላ ሳታዞሩ ቀጥታውን መንገድ አንደያዛችሁ በመሮጥ ከፊቴ ጥፉ። አሱ እየተጠጋች አንገቱ ስር ተሸሰጐጠች አነሆ ከዓመት በጋላ ዛሬ ከአውነተኛው ቦምብ ሞት አድኗት ሀወ« ቤቱ ይዛተ እየሄደ ነው ርብቃ ከሀሳቧ ብንን ስትል ዶክተሩን በትኩረት ተስፋዬ ወጻድቅ ኦሜርታ አይታው ጊዜው እንዴት ይሮጣል ብላ እየተገረመች እጂን ጭኑ ላይ አሳረፈችና በእፎይታ ቁና ተነፈሰች እስክንድር በቦምቡ ናንዳት መቀጣጠል ከደመረው ቤት ሊወጣ የቻለው አስቻለው ፋይሉንና ሜሮንን ይዞ ከአካባቢው እስኪርቅ ድረስ ጠብቆ ነውጡ ለአጭር ጊዜም ቢሆን ሰዎቹን ወደ ቤቱ ውስጥ ከመግባት እንዲገቱ አድርጓቸው ነበር እሳቱ ቤቱን አየሞላው ሲሄድ ማምለጥ ይችል አንደሆነ ዕድሉን ለመሞከር የኋላውን በር ከፍቶ ወጣ ነገር ግን እንዳስበው አልቀናውም ግቢውን የወረሩት ሰዎች በሁሉም ነገር የዘገዩ ቢሆንም አስክንድር ለመውጣት ከመወሰኑ በፊት ቀድመውት ከቤቱ ኋላ ሾረዋል ሠራተኛዋንም ከመኝታ ክፍሏ ስትወጣ እግኝተው የመቷት በዚሁ ጊዜ ነበር እስክድርም አውቶማቲክ መሣሪያውን እንደያዘ በጭስ መታፈን የጀመረውን ክፍል ለቆ ሲወጣ ነው ጠንካራ የሆነ የቆመጥ ዱላ ምት ክንዱ ላይ ያረፈበት መሣሪያው ከእጁ ላይ ወደቀ የመታውን ሰው ማንነት መለየት ከመቻሉ በፊት ድጋሚ ሽንጡ ላይ ተመታ አስክንድር ይፄኛውን በትር መቋቋም አልቻለም ሽንጡን በእጁ ደግፎ እጥፍጥፍ እያለ ወደ መሬት ወርዶ በጉልበቱ አረፈና እንደ ምንም በሌላው እጁ መሬቱን ተደገፈ ሸንጡ በጣም እያመመው በስቃይ ነፍሱ ልትወጣ ደረሰች ወራሪዎቹ ሌላ ሰው ተከትሎት ይወጣ እንደሆን ብለው ጠበቁ ቤቱ ይብስ ተቀጣጥሎ ነበልባሉ በአናቱ ከመውጣቱና እሳቱ እያንዳንዱን ክፍል ከማዳረሱ ውጪ እስክንድርን ተከትሎ የወጣ ሰው አልነበረም ክአሁን ወዲያም ደፍሮ ወደ ቤቱ ውስጥ የሚገባ ሰው አይኖርም ከውስጥም ያልወጣ ካለ ዋጋ አይኖረውም የማምለጥና የመዳን ተስፋም ስለሌለው እንደማይረባ ሰዎቹ አውቀዋል ፋይሉን እስክንድር ዘንድ ባለማግኘታቸው ቤቱ ውስጥ እንዳለ የተቃጠለ መስሏቸዋል በዚህም ምክንያት ሰዎቹ ከዚህ በላይ አዚያ አካባቢ መቆየት አልፈለጉም አስክንድርንና ቀደም ሲል ውጭ ተመቶባቸው የነበረውን ሰው ይዘው በመንደሮቹ ውስጥ ባሉት መንገዶች ተጠቅመው አካባቢውን ለቀው ጠፉ ቀይተው ሕዝብ ወደ ስፍራው መጉረፍ ሲጀምር እነሱም አካባቢው ላይ አየተዙዋዷሩ መረጃ ይፈልጉ ነበር ከቤቱ ጋር የነደደው አንዱ የእነሱ ባልደረባ ብቻ አንደሆነ ያወቁ ጊዜ አስቻለው በማምለጡ በንዴት ተከክኑ ምክንያቱም ክአሁን በኋላ አስቻለው የሄደበትን ቦታ ለማወቅ ለእነሱ አስቸጋሪ ነው አስቀድመው ቢጠረጥሩ ኖሮ ከመራቁ በፊት አቅጣጫውን ማወቅ በቻሉ ነበር ቀና መልስ እንደማይሰጣቸው ቢያውቁም እስክንድርን አንዲጠቁማቸው ጠየቁት በአሰቃቂ ሁኔታ እያሰቃዩ መረመሩት አስጨነቁተ እስክንድር ግን ምንም ነገር ሊነግራቸው ናቃደኛ አልሆነም መገገር ቢፈልግም አንኳን የሄደበትን አቅጣጫ አያውቅም ነበር ተስፋዬ ወጸድቅ ኦሜርታ ሰዎቹ ሕይወቱ አእንዳታልባ ብቻ አየተጠነተቁ አንዲናገር ስገድደዋል ያሉትን ሁሉ አድርገውበታል ይሄም ተግባራቸው አስያለው ሰነዱን ይ እንዳመለጣቸጡ እስክንድር እንዲረዳ አደረገው ከዘህ በጋላ ቢገድሉትም ግድ አልነበረውም ሰዎቹ አምነው ሊቀበሉተ ባይፈልጉም ለጣቸው መልስ አንድ ነው ጠደ ቤቱ የመጣ ጊዜ ሰውዬው ቤቱ ውስጥ እንዳልነበረና እንዳላገኘ ብቻ ሰዎቹ ግን ሠራተኛዋም ሆነት የአካባበው ነዋሪዎች ከተናገሩት በመነሳትና መኪናውም ግቢው ውስጥ ቆማ በመገኘ ተፈላጊው ሰውዬ ቤት እንደነበረ ማረጋገጥ ችለዋል ጥቃት ሰንዛሪዎቹ በአስክንድር ግትር አቋም በጣም በናደዱም እሱን ብቻ ተስፋ በማድረግ አልተቀመጡም ከተማው ውስጥ ከአንዱ ቦታ ጦደ አንዱ ሲንከወከው እንደሚያገኙት በመተማመን ቀሪውን ሌለተ ያለ እረፍት ፈለጉት ሆኖም አልቀናቸውም እስክንድር ደግሞ አሁን መናገር እያቃተው ሰዎቹ የሚሉትንም መስማት እየተሳነው ሄጻል በመጨረሻም ሰዎቹ በእስክንድር ተስፋ ቆረጡ አስቻለውም በቀላሉ የሚታይና የሚጨበጥ ሰው አልሆነላቸውም መንፈስ ሆኖባቸዋል ቢቸግራቸው ወደ አዲስ አበባ ስልክ ደውለው ሁሉንም ነገር ለአለቆቻቸው አሳወቁ ቶማስ በወቅቱ የእስክንድርን መያዝ ሲሰማ ፋይሉም ብዙ ሳይቀይ እጁ የሚገባ መስሎት ደስ ብሎት ነበር ሆኖም ከዚያ ሁሉ ጥፋት በኋሳ እስክንድር ባዶ እጁን መሆኑን አስቻለውንም ማግኘት አንዳልቻሉ ሲነግሩት በንዴት ጨሰ ንዴቱ ከደቂቃ ደቂቃ እየጨመረ ብዙ ነገር ለማሰብ አፅምሮውን አስጨነቀ በመጨረሻ ድሬደዋ ወደ አለው ሰውዬ ጮኽ አሁን በደንብ ስማኝ ይፄ ተሰወረብን የምትለው ሰውዬ አሁንም እዚያው ነው ያለው ከጥቂት ጊዜ በፊት ደውሎ የእኛን ሰዎች አነጋግሯል በጊዜው ሊያጭበረብረን የፈለገ መስሎኝ አላመንኩትም ነበር ለማንኛውም እናንተ ፍለጋችሁን ቀጥሉ እንዳታቋርጡ ለሰውዬው ይቀርባሉ የሚባሉ ሰዎች ባሉበት ቦታ ሁሉ ትኩረት አድርጋችሁ በንቃት ተከታተሉ ይሄ ሰው በፍጹም ሊያመልጠን አይገባም እስከ መጨረሻው ድረስ ጭራውን መከተል አለባችሁ ቢቻል ሰውዬው ከዚያ ከተማ ባይወጣ ይመረጣል ስለ እረፍት አታስቡ ሥራችሁን ቀጥሉ ክፍያው በእጥፍ ይጨምራልች አስቻለው አጐቱ ቤት ከገባ ከሦስት ሰዓት በላይ ቆይቷል እስካሁን ሌላውን የአካባቢውን ሰው ጥርጣሬ ላይ ሊጥል የሚችል ምንም ያሉት ምንም ያሳዩት ናፍንጭ የለም ስለደረሰው አደጋ ከአካባቢው ነዋሪ ጋር አብረው የሰሙ መስለው መታየት ነው የፈለጉት ከዚህ ውጩ ምንም ነገር አንደማያውቁ ሆነዋል ዜመ ተስፋዬ ወጻድቅ ኦሜርታ የተፈጠረጡ አደጋ ዐራ ቀስ በቀስ እየተዛመተ ሌቱ ከመንጋቱ በፊት ከዚራ ነዋሪዎች ዘንድ ደረሰ የአስቻለው ቤት ሙሉ ለሙሉ ዶግ አመድ ሆኗል የተረፈ ነገር የለም የሚለው ወሬ በከዚራ ነዋሪዎች መሀል እየዋኘ ነውጡ ተኩሱን ሰምታ ከመኝታ ክፍሏ ስትወጣ ባየችው ነገር ከመዷንገጧም ሌላ በሆነ ሰው ማጅራቷ ላይ ተመታ የዕንቅልፍ መርፌ እንደተወጋ ሰው ጥቅልል ብላ ወድቃ የነበረችው የአስቻለው የቤት ሠራተኛ ከስመመኗ የነቃችው ሆስፒታል ውስጥ ነው አናም አሷም ስትጠየቅ አስቻለው ቤቱ ውስጥ እንደነበረ ተናግራለች ስለ እስክንድርም ሆነ ስለ ሌሉቹ ሰዎች እንዲሁም ግቢው ውስጥ ቆማ ስለተገኘችው ሌላዋ ትልቅ መኪናም ምንም የምታውቀው ነገር አልነበራትም ሜሮን ሸፒ ተደርጐላት ወደ ፈረስ መጋላ ከፄደች ቀይታለች የቅርብ ጐረቤታቸው የሆነ ሰው ገና ጐህ ሊቀድ ሲል ወደ አስቻለው አጐት ቤት መጣ በዚያ ሰዓት እንኳን በሩን ደብድቦ ነው ያስከፈተው ሰውዬው በጣም የደነገጠ መሆኑ ከሁኔታው ያስታውቃል ሲናገርም ጥድፍ ጥድፍ ይል ነበር ስለ አስቻለው ቤት ሙሉ በሙሉ መንደድ ግቢው ውስጥ ስለተገኘችው በጥይት የተበሳሳች መኪና አንድ ማንነቱ ያልታወቀ ሰው ከቤቱ ጋር ተቃጥሎ በድኑ ከስሎ ስለመገኘቱ ከበድኑ አጠገብ መሣሪያ ስለመገኘቱ ሠራተኛዋ በሕይወት ስለመትረፏ አስቻለው በሕይወት ይኑር ይሙት አለመታወቁ ድርጊቱን የፈጸሙት ሰዎችም ስላለመያዛቸው ነገራቸው ይሄኔ ሰዎቹ ሁሉ ተሟሟኹ። አለው ለእኛ ጓደኝነት ምን ያህል እንደሚያስፈልጋችሁ አላውቅም ግን የሉኝም ጣም ጥሩ ከሌሉህ በቃ አንድ ዓይነት ነን አብረን እንኖራለን ጓደኛ አስከ ሆንን ድረስ ሁሉን ነገር አብረን እንዲህ ቢሆን ጥሩ ነው ብቸኛው ልጅ በደንብ አያቸው ልጆቹ የሚናገሩት እውነታቸውን ነው አመናቸው እሱም ወሰነ ቅር አይለኝም እንደማውቃችሁ እናንተ ጥሩ ልጆች ናችሁ ለእኔም ጥሩ የምትሆኑነና የምንግባባ ይመስለኛል በቃ ከዛሬ ጀምሮ ጓደኛሞች ነን ያንን ጠንካራና ሻካራ አጁን እንደገና ለጭበጣ ዘረጋላቸው አጨባበጡ ሞቅ የለ ነቓሠ የሁለቱንም አጅ ተራ በተራ ጨብጦ ወዘወዘው ቶማስ አባላለሁ አለ ተስፋዬ ወጻድቅ አሜርታ ቡታ ከቶማስ በተላለፈለት ጥሪ መሠረት በተባለው ሰዓት ከስፍራው ደረሰ ይፄ ሰው በሀገር ውስጥ ያለውን አጠቃላዩን የድርድቱን እንቅስቃሴ በምክትል ዋና ሥራ አስኪያጅነት የሚመራ ሰው ነው ቶማስ በማይኖርበት ጊዜ ወክሎት የእሱንም ሥራ ይሠራል የዚህ ሰው ትክክለኛ ስሙ ባቢ ነው በአብዛኛው ሰው ዘንድ የሚታወቀው ግን ቡታ በሚባል ስም ነው በጣም ዘመናዊ ነኝ የሚል ሰው ነው አንዳንዴ ከሠለጠኑ አይቀር እንደ አጌ ነው እስከ ማለት ይደርሳል ሁሱን ነገር ከመሠልጠን ጋር ማያያዝ ይወዳል የሚናገረው የሚያደርገው ነገር ሁሉ ለአሱ ልክ ነው ያደገው የሲኒማ ፊልምን እያየ በመሆኑ ገንዘብ ለማግኘት ሲሉ መሣሪያ መምዘዝ ሕይወት ማጥፋት ለእሱ ሥልጣኔ ነው ሕገወጥ ንግድም ሳይያዙ መነገድ ሥልጣኔ ነው ገዢ ከተገኘ የሚሞኝን ሰው በቁሙ መሸጥ ለእሱ ሥልጣኔ ነው ሁሉን ነገር ከገንዘብ ጋር ማያያዝን አንደ ሥልጣኔ ስለሚቆጥር ገንዘብ የሌለበትን ነገር አይፈልግም። ሥጋው ደሙ አጥንቱና ነፍሱም በገንዘብ እንደ ተሠራ ሰው ሀብቱ የፈለገውን ያህል እየጨመረ ቢፄድ የሚጠግብ አይመስለውም ባቢ ምን ጊዜም ተመልካቾቹን ለመማረክ ታማኝ ሆኖ ለመታየትና ተቀባይነትን ለማግኘት ሲል ሽክ ብሱ መልበስ ያዘወትራል መልካም ጠረን ያላቸውን ቅባትና ሽቶዎችንም ይጠቀማል ጥሩ የለበሰ ጥሩ ቦታ የተገኘ ሰው ወንጀለኛም ቢሆን በወንጀለኛነት እንደማይጠረጠር ያምናል ቡታ ከቶማስ ጋር ከመገናኘቱ በፊት ለቡና ቤት ሠራተኛነት ለአሻሻጭነት ከየቦታው ሴቶችን መመልመል ቆንጆ ቆንጆ ሴቶችን አየመረጠ ለውጭ አገር ሰዎች ማቃጠር ነበር ሥራው ለዚህ ተግባሩ ደግሞ ሴቶችን ለማታለል ምንም አይቸገርም ሀብታም ትሆኛለሽ በአጭር ጊዜ የራስሽን ቡና ቤት ትከናቻለሽ በቆንጆ መኪና ትንፈላሰሻለሽ ቪላ ቤት ትሠሪያለሽ ብቻ ብዙ ነገር ተናግሮ ወጣት ሴቶችን ልባቸውን ይሰቅዳቸዋል ጊዜ አይፈጅበትም ጨዋ ስለሚመስል የሚናገረውን ሁሉም ያምኑታል በሱ የተነሳ ወጣት ሴት ተማሪዎች ትምህርታቸውን ያቋርጣሉ ወላጆቻቸውን ይተዋሉ ወጣት የሆነ ባለትዳር ሴቶችም ባሎቻቸውን ትተው ልጆ የወለዱም ልጆቻቸውን ጥለው አሱን ተከትለው ይኮበልላሉ ቡታም ተቀብሎ ከአንዱ ስፋራ ወደ ሌላው ይበውዛቸዋል በቀላሉም ዐደ ሽርሙጥናው ዓለም ያሰማራሪፐዋል በዚህ ሥራው ለዓመታት ከቡና ቤት ባለቤቶች ጥቅም ሲያግበሰብስ ቀይቷል ባቢ ግብር የማይከፍልበት ሥራ ነው የሚሠራው ያልተፈቀደ የሰው ንግድ ዝውውር ተብሎ ክትትልና ቁጥጥር የማይደረግበትን ንግድ ነው የሚነግደው ይህን የሴተኛ አዳሪዎችን ምልመላ ሥራውንና አቃጣሪነቱን በማከናነ ላይ እያለ ነው ከቶማስ ጋር የተገናኘው ቶማስ አዘውትሮ የሚሄድበት ቡና ቤት ውስጥ ቆንጆ ሴቶች በብዛት አሉ ወደዚያ የሚሄደው የቡና ቤቱ ባለቤት ወዳጁ ስለሆነ ብቻ ሳይሆን ለሴቶቹም ሲል ነበረ ቶማስ ሁሉንም ሴቶች ተኝቷል ማለት ይቻላል ሴቶቹን እያንዳንዳቸውን ሲያናግራቸውና ወደ አልጋ ሲወስዳቸው በእነሱ ላይ ጥናት እያደረገ ያለ ነው የሚመስላቸው አብዛኞቹን ጠይቆ እንደተረዳው ትምህርታቸውን እየተዉ ወይም ትዳራቸውን እየጣሉ ወደ ቡና ቤት ሥራ የገቡ ናቸው ቶማስ ለራሱ ሥራ ለሚፈልጋቸው ሰዎች ምንጩ ቡና ቤቶች እንደሆኑ ቢያምንም ወዳጁ የሆነውን የቡና ቤት ባለቤት ሴቶቹን እንዴት አንደሚያገኛቸው ሲጠይቀው እንደ ቀልድ ከቡታ ጋር አገናኘው ሁለቱ ሰዎች ሲወያዩ ሀብት በማግኘት ፍላጎታቸውና በአስተሳሰባቸው ተመሳሳይ ስለነበሩ ወዲያው ነበር የተግባቡት ቶማስ ለመጀመሪያ በዕቅድ ለያዘው ሥራው ይሄ ስው በጣም የሚያስፈልገው ሆኖ አገኘው ምናልባትም ከገመትኩት በላይ ጥቅም ሊያስገኝልኝ ይችላል ብሎም አመነው ግምቱም ትክክል ነበር ድርጅቱ እየተጠናከረ ሲሄድ በሀገር ውስጥ በምክትል ዋና ሥራ አስኪያጅነት ቦታ ላይ ቡታን አስቀመጠው ፍጹም ስህተት የሌለበት ምደባ ነበር ከበታቹ ሊሠሩ የሚችሉትን ሠራተኞች ቡታ ራሱ መርጦ እንዲያዋቅር ታዘዘ ሰውን አግባብቶ መጥለፍ የለመደው ነገር ስለሆነ አላወከውም ሰዎቹን በአጭር ጊዜ ውስጥ መርጦ በሚያስፈልጉበት ቦታ ላይ ደለደላቸው ቡታ በአዲሱ ሥራ ምክንያት ያንን የአቃጣሪነትና የሴተኛ አዳሪ ምልመላ ሥራውን አርግፍ አድርጎ ተወው ያኔ የተለከፈበት ሴቶችን አዘውትሮ የመጎተት ሱስ ግን በቀላሉ ሊለቀው ያልቻለው በሽታ ሆነበት ምን ጊዜም አንደተቆላለፈ ውሻ ከሴት ጋር ተጣብቆ ነው የሜታየው ወደዚህ ሥራም ከገባ በኋላ አለሌ ስሜቱን ማብረጃነትም ለውጭ አገር ሥራ አየተባሱ ተመልምለው የሚመጡ ሴቶችን አብዛኞቹን ተጠቅሞባቸዋል ሰውዬው ጥዳር አልመሠረተም የራሱን ሴሰኝነት አሳምር ስለሚያውቅ ለሚያገባት ሴት ታማኝ መሆን ስለማይችል ትዳርን ፈርቶ የተወው ይመስላል ለሰዎች አሱ ግን በባቃደኝነት ተፈራርሞ ራስን የአንዲት ሴት አስረኛ ማድረግ ወንጀል ነው ይል ነበር በዚያ ላይ ያለ ሴት ማደር አይችቸልም የምግብና የውዛ ያህል ይፈልጋቸዋል ብቻውን የሆነ ሪለት የዓለም ዓዓሜ ላይ የደረሰ ይመስለዋል የሚበላውና የሚጠጣፀኑ ነገር ሁሉ አይስማማውም ታዲያ ሁሏም ሴት ለአንድ ሳምንት ብቻ ነው በዐዳጅነት አሱ ዘንድ የምትቆየው ሴት ልጅ ወደ ቤት አግራን ብቻ እንዳስገባት መልሶ ማባረር ያስፈልጋል ይላል ቤት ውስጥም ከሳምንት በላይ ከፃቀየት ተስፋዬ ወጻድቅ ኦሜርታ ሁለመናዋ እየተጎተተ ገብቶ ድንገት ትደላደልና ማስወጣቱ ያስቸግራል ባይ ነው ይቕሄ ሰው ዐመሉ የፈለገው ዓይነት ቢሆን በቶማስ ዘንድ ግን ተወዳጅ የሆነ ዕንቁ ነው ቡታ ወደ ሰፊው የቶማስ ቢር ሲገባ ጃንቦና ወንድወሰን ናሊንትንም እዚያው ተቀምጠው አገኛቸው ሌሊት ሲለያቸው እንደነበሩት እዚያው ያነጉ ነው የመሰለው ያለፉት አምስት ቀናት ለአነሱ ጥሩ አልነበሩም በአስክንድር መክዳትና ከይልቃል ጋር መገናኘት ምክንያት ሰነዱን ለማግኘት ያለ እረፍት ሲንቀሳቀሱ ዋቀይተዋል አምስቱም ቀናት በጣም አታካች ነበሩ ሰዎቹ እንደዚህ ያለ ውስብስብ ነገር ገጥሟቸው አያውቅም ችግር ተፈጠረ ቢባል እንኳን ወዲያው ነበር የሚያስወግዱት የአሁኑ ግን ሊወገድላቸው ቀርቶ ሊያስወግዳቸው የተቃረበ መስሎ በእረፍት አልባ ሥራ ወጥሮ ይዚቸው ሰንብቷል ከቶማስ በቀር ሌሎቹ በተለይ አሁን ከመድከማቸውና ተስፋ ከመቁረጣቸው የተነሳ ሁሉንም ነገር ትታችሁ እረፉ ቢባሉ አንኳን የሚጠሉ አይመስሉም አሁን የገጠሟቸው ሰዎች ምን ያህል እንደሆኑ ቶማስ ምንም አያውቅም ያነጋገረውም እንግዳ ሰው አደገኛ መሆነን አልተጠራጠረም ሊያጠቃቸው እየተዘጋጀ ስላለው ሰው ምንም የሚያውቀው ነገር የለውም ሁኔታው ገና ከጅምሩ በደንብ የተደራጀ ጠንካራ ጠላት ያፈሩ እስኪመስለው ድረስ የሚያስደነግጥ ነገር ሆኖበታል ቶማስ አንዳመነው ጠሳቶቻቸው ጅጅጋ አሉ ድሬደዋ አሉ ቅርባቸው አዲስ አበባም አሉ ሌላ የት ቦቷ ሊኖሩ እንደሚችሉ ደግሞ አይታወቅም የሦስቱ ከዳተኛ ሰዎች አድራሻም የተሰወረ ሆኗል ይፄ ነገር አለቃውን ከሁሉም በላይ አሳስቦታል አረናት ነስቶታል ስለ አደጋው መግዘፍ ሲያስብ ብዙ ቆይቷል ከውስጡ መፍትሄ የሚሆን ነገር ባለማግኘቱ ከባልደረቦቹ ጋር ከጠፉ አብረው ስለሚጠፉ ከዳነ ም አብረው ለመዳን ከዚህ በኋላ በጋራ መወሰን አንዳለባቸው አምኗል ቶማስ መናገር ሊጀምር ሲል ድንገት ስልኩ ጮኸ ድምፁ በፀጥታ ተውጦ የቆየውን ክፍል በአስደንጋጭ ጩክት ሞላዐ ቶማስ በፍጥነት መነጋገሪያውን አንስቶ ሀሎ አለ ይሄ ስልክ ልዩው ስልክ ነው በዚህ ስልክ የሚጠቀሙት ሁሉም በአለቃ ቶማስ ዘንድ በናናቁት የሚጠበቁ ሰዎች ብቻ ናቸው ቶማስ በድምፁ ደዋዩን አወቀው ጥዋት ማስጠንቀቂያ የሰጠው ሰው ነው የደወለለት ስሙን ቅድም አልሰጠውም አሁንም አልነገረውም ብቻ ቀጠር ስላላፕጥው ፈጥኖ በመደወሉ ተደሰተ ሰውዬው የአለቆቹን መልስ የሚነግረው መስሉታል ነገሩ በፍጥነት መቋጫ አንዲበጅለት ጓጉቶ የሚለውን ለመስማተጎተ ተማስ ሰና ብሎ ነበር የጠበቀው ተስፋዬ ወጸድቅ ኦሜርታ አዲሱ ወዳጄ እንኳን አገኘሁህ እንደገና ከመደወል አድነኸኛል ቅድም ልነግርህ ይገባኝ ነበር በጠትቱ ሳልነግርህ በመቅረቴ ይቅርታ ስላልፍዩረሰኝ ነው አንዲት ጥቁር ፎርድ መኪናህ የእኔ ሰዎች ዘንድ ቀርታ ነበር ለሆነ ትንሽዬ አገልግሉት አስፈልጋቸው መሰለኝ እንደተነገረኝ ክሆነ አሁን አገልግሎቷን ጨረሳለች ታርጋ ቁጥሯን የምታውቀው ይመምስለኛል መኪናዋ ፒያሳ ከሲኒማ ኢትዮጵያ ፊት ለፊት ከባር ቼንትሮ ደርባ ካለው መኪና ማቆሚያ ላይ አለችልህ ቁልፉን በመሪው በኩል ካለው ወንበር ስር ታገኘዋለህ ከሰዎችህ አንዱን ልከህ መውሰድ ትችላለህ ይሄ ደግሞ ቃላችንን የምናክብር ሰዎች ለመሆናችን አንዱ የማረጋገጫ አካል ነው ማንኛውም የምንገባው ቃል በአኛ ዘንድ የተከበረ ነው በጊዜውና በቦታው ተፈጻሚነት እንዲኖረው እንሻለን ለክፉ በክፉ ለበጎ በበጎ በየዓይነቱ ነው የምንመልሰው ለሌላው አለቃዬ ከፄደበት ተመልሶ እንዳገኘሁት እደውልልሀለሁ ደህና ዋል ዶክተሩ ያለማቋረጥ ተናግሮ ሲጨርስ ወዲያው ስልኩን ዘጋው ቶማስ እስኪናገር ወይም ጥያቄ እስኪያቀርብለት አልጠበቀም የዚያን ዓይነት ፅድልም አልሰጠውም ቶማስ አንድም ቃል ሳይናገር ስልኩ በመዘጋቱ መልአክቱም የጠበቀው ባለመሆኑ በሽቋል ፍዝዝ ቅዝዝ ብሏልም ለቪያ ነው ቀስ ብሎ የስልኩን መነጋገሪያ ወደ ቦታው የመለሰው መኪናዋን ሦስቱ ሰዎች እንደወሰዷት በማመን ረስቷት ነበር አዚያ ልትቆይ ትችላለች የሚልበት ምንም ምክንያት አልነበረውም አሁንም የሚያስቸኩል ነገር አልታየውም ብቻ ይፄ ነገር እያለ እንደ አዲስ ጉዳይ በአዲስ ቁዘማ ማሰብ ጀምሯል ኒቆዲሞስ በጣም ከረፈደ በኋላ በታክሲ ወደ ቤቱ ተመለሰ ከርብቃ ቤት ሲወጣ በፎርድ መኪናዋ ነበር የተጠቀመው መጀመሪያ ያሰበው ርብቃ ቤት አደገኛ ሁኔታ ቢፈጠር ከአካባቢው መራቂያ እንድትሆነው ነበር የታሰበው ችግር ካልተከሰተ ደግሞ ለአንድ ጉዞ ብቻ እንደሚጠቀምባት ተማምኖ ነው ግቢው ውስጥ የተዋት ዶክተሩ ልክ ነበር ርብቃ ቤት ያለውን ሥራውን አንደጨረሰ መኪናዋ ከአካባቢው ለመራቅ ብቻ አገልግላዋለች ዶክተሩ በጦር ኃይሎች ሆስፒታል ወደ ኮልፌ በሚያስወጣው መንገድ አድርጎ ከተጓዘ በኋላ በመሳለሚያ በኩል ወደ አውቶብስ ተሪ የሚያደርሰውን መንገድ ይዞ በረረ ክፍለ ሀገር መኪና ተራጋ ሲደርስ ቀኙን ይዞ ወደ ሰባተኛ ታጠፈ ሰባተኛጋ ሲደርስ ወደ ግራው ታጥፎ የመርካቶ ዕምብርት ወደ ሆነው ወደ ምፅራብ ሆቴል አቅጣጫ ገሰገሰ ይህ ሁሉ ሲሆን በኋላ ማሳያው መስተዋት የቻለውን ያህል በንቃት ለማየት ሞክሯል በተደጋጋሚ አይታው ውስጥ እየገባ ተስፋዬ ወጻድቅ አሜርታ ያጠራጠረውጡ መኪና ባለመኖሩ ከዚያ በኋላ ያለምንም ስጋት በሀብ ጊዮርጊስ ድልድይ በኩል አድርጎ ፒያሳ ደረሰ መኪናዋን ፒያሳ ካቆማተ በጊላ ነው እንዲወስዲት በሕዝብ ስልክ ደውሎ የነገራቸው ዶክተሩ መኪናዋን የሚወስደውን ሰው ተደብቆ ሊከታተለው ይፕል ነበር በቪህ ዓይነቱ የማይረባ ነገር ጊዜውን ማጥፋት አልፈለገም አሱ የተገለገለበትን መኪና ቢወስዲትም ዋሻቸው ድረስ እንደማያስጠዓጓት አምኗል ስለተፈጠረው ውዝግብ ምንም የማያውቅ አንድ ተቀጣሪ ሰው መጥቶ መኪናዋን ሊወስዳትና አንድ ጋራዥ አስገብቶ ሊገትራት ይችላል ኒቆዲሞስ ተደብቆ ቢከታተል ምንም የረባ ነገር አያገኝም ትርፉ ልፋት ብቻ ነው የሚሆነው ከዚህም ሌላ ያለ ጊዜው ግብግብ ቢፈጠር በሰዎቹ ቁጥጥር ስር የሚገኘው እስክንድር ላይ የመጨረሻ አርምጃ እንዲወስዱ ማነሳሳት ሊሆን ይችላል እናም ቀጥታ ወደ ቤቱ መግባት ነው የፈለገው ኒቆዲሞስ ወደ ርብቃ ቤት ሲፄድ የተጠቀመበትን ሰው ሰራሽ ጢሙን መነፅሩንና ኮፍያውን ያወለቀው አንድ ሆቴል ውስጥ ገብቶ ነው ከሆቴሉ ወደ መንገዱ ሲወጣ ጢም መነዕርና ኮፍያ አልነበረውም ኮቱንም ገልብጦ በአንገቱ ዙሪያ ሻርፕ ጠምጥሟል ሲራመድ እንደ ቅድሙ አያነክስም ከዚህ በኋላ ከፒያሳ ወደ መርካቶ ከመርካቶ ወደ ለገሀር ከለገሀር ወደ መገናኛ ከመገናኛ ወደ ቦሌ ከቦሌ ቤቱ ድረስ አምስት ታክሲዎችን ነው በመቀያየር የተጠቀመው ኒቆዲሞስ ወደ ቤት ሲገባ ርብቃ ከተቀመጠችበት ሶፋ ላይ የወረወራትን ነገር ሳታውቀው ዘላ ተጠመጠመችበት በእጆቿ ጥብቅ አድርጋ ይዛው ወደራሷ አስጠጋችው በሁኔታዋ ጥዋት የተለያዩ አትመስልም ዓመት የተለያት ያህል ነው ጊዜው የራቀባት በመጠበቅና በማሰብ ልታብድ ምንም አልቀራትም ነበር ኒቆዲሞስ ሆድ እንደባሰው ሰው ልታለቀስ ደርሳ ዓይኖቿ ዕምባ ቋጥረው ሲያይ ምን ያህል ስትጨነቅ አንደቆየች ገባው ስለ ጉዳዩ በመጠየቅ መለፍለፍ እንድትጀምር ዕድል አልሰጣትም የርብቃ ዓይኖች ግን ብዙ ነገር አየጠየቁት ነው ኒቆዲሞስ ደግሞ አዚያ ቆሞ ማውራት አልፈለገም ምንም ነገር አንዳትናገር ተኮሳተረባትና አንዳቀፋት ወደ መኝታ ክፍሉ ይዚት ገባ አርግጥ የርብቃ ሁኔታ ጤናማ ስሜት የሚሰማው ሰው ዓይነት አይደለም ስለ ወንድሟ ወደ ቤፓ ፄዶ ስለነበረው ኒቆዲሞስ እንዲሁም ስለ ራሷና ወደፊት ስለ ሚሆነው ነገር ስታስብ እንዴት ብላ ትተኛ። አምወድሽ ስለ እኔ ማንነትና ምንነት ለማጠቅ ብዙ አትጨነቀ ሐኪምና የአንቺ መሆኔን ብቻ አወቂ ሌላውን ሁሉ ስለማያስችግርሽ አርሸው ብዬሳለሁሀ ጌታዬ አውነት ብለሀል አረሳዋለሁ ግን ይገድሉፃል የሜል ዓፍርሀተ አስጨንቆኛል አተጨነቁ አይገድሉኝም የሜበቃኝን ያህል አያጠናሏቷቸው ነው ባይገርምሽ ከአነዚህ ሰዎች ጋር መጫወቱን ዐድጄዋለሁ መድረክ ላይ በሙዚቃ የመደነስ ያህል ነው ቀሎ የታየኝ ርብቃ ዓይን ዓይነን ማየቷን አልተወትም ገና አየተቁለጨለጨፕበተ ነው ተስፋዬ ወጻድቅ ኦሜርታ እእ ቆንጆ እኔ ተናግሬ ጨርካለሁ አንቺ የምትነግሪኝ ነገር ካለ ንገሪኝ ልስማሽ ከሌለ ዝም ብለን መፋጠጥ ያለብን አይመስለኝም ትንሽ መተኛት እፈልጋለሁ ይፄ ማስፈራሪያ የሆነው ፊትሽ እንዲስተካክል አንቺም መተኛት አለብሽ ለጊዜው ሌላውን ነገር እንርሳው አንደዚያ ቢሆን ጥሩ ይመስለኛል እያለ ስሟት ይዚት አልጋው ላይ ወያቀ ርብቃም ዓይኑን ጨፍኖ ስታየው ይሄ ሰው የእኔ በመሆነ እንዴት ደስ ይላል ብላ እሷም ዓይኗን ጨፈነች በኒቀዲሞስ እቅዓ ውስጥ ስትሆን ያለፈውን ሁሉ ረስታ ሰላሟን በማግኘት በሥርዓተ አንቀላፋች ቶማስ የሥራ አድማሱን እንዴት እንደዘረጋው ያውቀዋል ይሄ ሰው የራሱን ዓለም የፈጠረ ይህንንም ዓለም በሥርዓት አቆጣጠረዋለሁ የሚል እምነት የነበረው ሰው ነው የቶማስ ዓለም ገና ከጅምሩ በጣም ሰፊ ነው የሆነው ይህንን የግሉ ያደረገውን ዓለም የሚነካበትን ሰው አይወድም ማንም ሰው ወደዚያ ክልል እንዲገባበት አይፈልግም ይህን ሥራ ከመጀመሩ በፊት ብዙ ደክሞበታል የሚሠሩትን ሰዎች ለማሰባሰብ ብዙ ጥረት ጠይቆታል ጥሪቱን ሁሉ አስውጥቶታል ከዚህ በኋላ ነው ድህነቱን አራግፎ የሚያውቁት ሰዎች ቢንጠራሩ የማይደርሱበት ቱጃር የሆነው ሥራው ለቶማስ ሀብቱ ነው ክብሩ ነው ኑሮው ነው ሕይወቱ ነው ቶማስ ይህን ሥራውን ዕፅ ከሚያዘዋውሩት ወይም በዘረፋ ተግባር ከተሰማሩት ጋር ነው የሚያነጻጽረው በዕዕ ዝውውርም ሆነ በዘርፋ ተግባር ወቅት የብዙ ሰው ሕይወት እንደሚያልፍ ያውቃል በአርሱ ሥራ ውስጥ የሚያልፈውን ሕይወት ግን ከሌሎቹ ለተሻለና ለላቀ ተግባር አንደሆነም ያስበዋል እናም በቀዶ ጥገና የአካል ለውጥ በሚደረግበት ሕክምና ወቅት ከሚጠፋው ነፍስ ይልቅ ስለሚድነው መናገር ይወዳል በዚህም የተነሳ የአሱን ድርጅት ሥራ ትክክል ነው ብሎ ያምናል ይህን ድርጆቱን ሊያፈርሱ ሊያጠፉ ለሚፈልጉትም ማናትውም ሰዎች በተሸናፊነት አጁን አይሰጥም የሞተው ሰው ሞቶ የደረሰው ጉዳት ደርሶ ሥራው በተረጋጋ ሁኔታ መቀጠል አለበት ባይ ነው ተቶማስ ሌሎች ባልደረቦቹም ቢሆነ ከአሱ የተለየ ሀሳብ ሊኖራቸው እንደማይትል ጠንቅቀቅ ስለሚያውቅ በጋራ መምከር ፈልጎ ነው ቡታንፖ ያስጠራፀዐ በዝ አለ ቶማስ ዛሬ በዚህ መልኩ እንድንገናኝ ያስገደደን ነገር ከወተሮው ለየት ያለ ነው ነገርች እየተለዋወጡ ስለሆነ አሁን ያለንበትን ሁኔታ አንድታውቁ ያስፈልጋል አንደ ድሮጡ በቀላል ልናስወግደው የማንችለው ጦርነት ተከዓናቶብናል ጦርነቱም ገና ከድም በጣም አየተጫነን ነው ከተሸነዓንለጉ ደግሞ ብዙ ነገር ያሳጣናል ያ ፌዴ መ ተስፋዬ ወጻድቅ ኦሜርታ ብብሀ አ በዱከስ ብቻም አይደለም ጠራርጐ ያጠፋናል እንዳንጠፋ የግድ ማሸነ አለብን የዛሬ አራት ወር ችግሩ ሲከሰት እንደሌላው ጊዜ ይህንንም ቶሎ የምናቆመው ስለመሰለን ብንንቀውም ለጥንቃቄ ብለን ሥራችን እንዲቆም ማድረጋችንን ታውቃላችሁ የውጭ ግንኙነታችንን አቋርጠናል ሌሎቹን ሥራዎች ነው እያከናወንን ያለነው ችግሩ ግን እንደምታዩት እያደገና እየጠነከረብን ነው በአሁኑ ጊዜ እንቅስቃሴውን በበላይነት የምንቆጣጠረው አኛ አይደለንም ተቀናቃኞቻችን ናቸው ተቀናቃኞቻችን እነማን ናቸው። አለ ቡታ በቶማስ የማይታመን ንግግር ግራ ተጋብቶ የሚገርመው ሰዎቹ ዛሬ መጠንከራቸውን ነው ያሳዩን ከማስጠንቀቂያ ጋር ማስፈራሪያም ጭምር እየሰጡን ነው ያሉት ማለት ይቻላል ከዚህም ባሻገር ቀስ እያሉ ሁኔታውን እየተቆጣጠሩት ስለሆነ ልናደርገው የሚገባንንም እየነገሩን ነው ይፄ ቢሆን ብዬ የምናገረው ነገር አይደለም ያለው እውነታ ነው እንዲያውም ከሁኔታቸው መረዳት እንደቻልኩት ከሆነ የሚሠሩትን ስለሚያውቁ ችግር የሚፈጥሩብን ይመስለኛል የቶማስ ንግግር ለሰዎቹ ተስፋ አስቆራጭ ነው የሆነባቸው አንዲህ ያለውን ነገር ከቶማስ ስላልለመዱት ግራ ተጋብተው እርስ በእርስ ተያዩ የሚያደርጉት የጠፋባቸው ይመስላሉ የሰዎቹ ጠንካራ መምሰልና መንጠራራት መቻል ተሽናፊ ሊያደርገን አይገባም እኛም የሚፈለግብንን ሁሉ አድርገን ይበልጥ መጠንክርና ለማሸነፍና መጣር ይኖርብናል አለጃንቦ ንቦ ያለውን ማድረግ የሚቻል ቢሆን ጥሩ ነበር ግን የሚቻል አልመሰለኝም ምክንያቱም ሰዎቹ ውዝግቡን በመበቃቀል በአንዱ አሸናፊነገት እንዲያበቃ የሚፈልጉ አይደሉም ሰላማዊ በሆነ መንገድ በድርድር አንድንጨርሰው እየነገሩን ነው ስለዚህ ውሳኔያችን ላይ መጠንቀቅ ይኖርብናል ምርጫው እኔን ግራ እንዳጋባኝ እናንተንም ግራ ሊያጋባ አንደሚችል ይገባኛል አስበን ሳንወስን በችኮላ ስህተት ፈጽመን ሰዎቹን ካበሳጨን ፋይሉን ለሌላ አካል ሰጥተው የማይሆን ርምጃ ወስደው እንዲበቀሉን ማድረግ ይሆንብናል የዚያኔ ድርጅቱ ያበቃለታል ድርጅቱ ብቻ አይደለም ሁላችንም ያበቃልናል የዚያን ጊዜ ሽሸታችን በሀገር ውስጥ ብቻ አይደለም በደረስንበት ሁሉ እየተወገዝን ተሳዳጆች ነው የምንሆነው ተስፋዬ ወጸድቅ ሲሲሲ ከአሁኑ የሞት መንገድ መባል የጀመረጡ ሥራችን ወራው ተራግቦ በዘሁ ከቀጠለ ዓለም በሞላ ይጠላናል ያሆጠግዘናል ከዚያ በሏላ ኢንተርፖል በሚሉት በሽታ ያጠፋናል ስለዚህ ነገሮች አሁን ባሉበት ደረጃ ላይ እንዲቆሙ ለማድረግ ይህን ከእነሱ የቀረበልንንና ያልጦደድነውን ሀሳብ እንድንቀበል እንገደዳለን መሰለኝ ቶማስ ንግግሩን ቆም አድርጎ የሥራ ባልደረቦቹን ቃኛቸው የሁሉም ትኩረት ንግግሩ ላይ ቢሆንም ተሸናፊ መምሰሉ ቀዝቀዝ ማለቱ እንዳስገረማቸው ፊታቸው ላይ ይነበባል ቶማስም ይሄ በደንብ ገብቶታል ያቋረጠውን ንግግር ቀጠለ ወዳጆቼ ስሜታችሁ ገብቶኛል ይህን ሀሳባቸውን አንቀበልም ብንል የምናገኘው ትርፍ የለም እኔም አዕምሮዬን እረፍት አሳጣቼ ብዙ አስቤበታለሁ አሻፈረኝ ብለን ሌላ እንቅስቃሴ ብንጀምር ኪሳራ በኪሳራ ሆነን ውድቀታችንን ማፋጠን ብቻ ነው ይህም በሚነድ እሳት ላይ ነዳ እንደማርከፍከፍ ዓይነት ይሆናል እስከ አሁንም ችግሩን ለማስቀረት ብዙ ብንዳክርም ውጤት አልባ ሥራ ነው ስንሠራ የቆየነው ሰሞኑን ብቻ ጅጅጋ ላይ ካጠፉብን ሰው ሌላ ሁለት ስዎች አጥተናል ሐረርም ላይ ሦስት ሰዎች አጥተናል ድሬደዋም ላይ አንድ ሰው አጥተን አንድ ሰው ቆስሎብናል በሁሉም ቦታ አልቀናንም ይህ ሁሉ የሆነው ከሦስት ቀን ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ነው በዚህ ሰነድ ምክንያት እስከ አሁን ድሬስ ከእኛ በኩል ዘጠኝ ሰዎች ሞተውብናል እኛ ደግሞ ሁለት ሰው ገድለን አንድ ሰው አቁስለን ይዘናል የምንፈልገውን ሰነድ ግን አላገኘነውም የተረገመ ሰነድ ነው በተጠጋነው ቁጥር መልሶ ይርቀናል ድሬደዋ ባሉት ሰዎቻችን ቁጥጥር ስር ያለው እስክንድር ባዶ እጁን አስከሆነ ድረስ እሱ ለእኛ ወደ ማጠራቀሚያ ገንዳ ውስጥ ልንጥለው የሚገባ ቆሻሻ ነው ለሰነዱ ልውውጥ የአእስክንድርና የእህቱ መያዝ ጥሩ ነው አለ ቡታ ቶማስ የቁጭት ፈገግታ ሲፈግግ ጃንቦና ፍሊንት እርስ በርስ ተያዩ ቡታ ግራ ስለገባው ለመሆነ ሰዎቹ የሚገኙት የት ነው። አለች ሄፄ የቤት ሥራሽ ነው ምንም ችግር ሳትፈጥሪ እሱን አጥንተሽሸ ጠብቁቂኝ ሸልማፐተ አለው ምን ለማለት ፈልጎ አንደሆነ ስላልገባት ከደረቱ ላይ ቀና ብላ አየችው መልስ አላገኘችም ተስፋዬ ወጻቅ እጅኑጵጁጵ ኦማርታ ከዚህ በፊት ድሬደዋ ፄጄ አላውቅም የኮንትሮባንድ ንግድ መናኸሪያ ነች ይባላል ሰዎች እዚያ የሌለ ነገር የለም ነው የሚሉተ ምን እንዳመጣልሽ ትፈልጊያለሽን ርብቃ ከመናገሯ በፊት ደረቱን ገፋ አድርጋው በመመቻቸት በደንብ አየችው ፊቱ ምንም አዲስ ነገር የለበትም የስጋት የሀሳብ ምልክት አይታይበትም ዛሬም እንደወትሮው በደስታ እንደተሞላ ነው በመገረም ምነው አሱን ባደረገኝ ብላ በመመኘት ኒቆ ለምን እንደምትሄድ የምታውቅ ይመስለኛል እኔም አሳምሬ አውቃለሁ መሣሪያ ከያዙ ሰዎች ጋር ለመፋጠጥ ነው ለመጋደል ነው አንተ ግን ለሽርሽር ወደ ሶደሬ የምትሄድ ያህል ነው ያስመሰልከው የእኔ ቆንጆ እንደ መጨረሻው ቃልሽ አስቢ ለእኔ ድሬደዋ ማለት ሶደሬ ማለት ነው አትቀልድ ልቤ በጣም ፈርቷል እኔ የምፈልገው አንተ በደህና እንድትመጣልኝ ብቻ ነው ባትፄድም ደስ ይለኝ ነበር መሄድህ ካልቀረ ግን ወንድሜን ብታመጣው አእወዳለሁ የምፄደው ለወንድምሽ ነው አሱን ካልያዝኩ አልመለስም እንደእኔ ፍላጎት ቢሆንልኝ ባትፄድም ደስ ይለኝ ነበር ብላ ቃሉን ደገመችው ከተናገረችው በኋላ ነው አባባሏ ያስገረማት ከወንድሟ ይልቅ የኒቆዲሞስን ደህና መሆን ነው የፈለገችው በወንድሟ ጉዳይ ላይ አትምጡብኝ የምትል ሴት ነበረች ሆድዬ አባባልሽ ብቻ ያጠግባል በጣም እወድሻለሁ ብሉ እቅፉን ጠበቅ በማድረግ ሳማት ዶክተሩ ሲስማት የሚያማምሩ ዓይኖቿን ጨፈነቻቸውና ደህና አንዲመለስ ጸለየች ቶማስ እስክንድርን በፋይሉ መቀየር እንደሚቻል ከተስማማ በጊላ ነገሮች ወደ መጨረሻው ምፅዕራና የተቃረቡ መስሎታል እሱ ስምምነቱ ቶሎ ተግባራዊ አንዲሆንለት ቢፈለግም ጊኒቆዲሞስ አለቃዬ ከሄደበት አልተመለሰም በማለት ዕለት በዕለተ ምክንያት እያቀረበ አእያበሳጨው ነቦዐ ጃንቦና ወንድወሰንም ያለቃቸውን ስምምነት ተስፋ በማድረግ እንደ ቶማስ ሁሉ ስለ ድሬደዋ ሰዎች ማሰብ ተተው ነበር እንደ እምነታቸው የእነሱ ሰዎች የሚገኘበትን አድራሻ ማንም አያውቅም እስከ አሁንም በአካባቢው ላይ የታየ የተለየ አንቅስቃሴ ስለሌለ በዚያ ችግር ሊፈጠር ይችላል የሚል ስጋተ አልነበራቸውም ይልቁንም ቶማስና ባልደረቦቹ ኃይላቸውን በመጠቀም እነዚያን የከዱዋቸውን ሰዎች አድና በማጥፋቱና ባልጠበቁት ሁኔታ ያመለጠቻቸውን ርብቃን አግኝቶ በመያዙ ላይ ነበር ሙሉ ተኩረታቸውን ያደረጉት ለሰዎቹ ከተቀበሉት ገንዘብ የላቀ ዋ የሚያስከዓል ቅጣት ሊሰጧቸው ወስነው አደነን የደመሩት ወዲያው ነው ተስፋዬ ወዉድቅ ቲ ዲቲ ቲቲ አሜርታ ከቦታ ቦታ እያጠያየቁ ብዙ ከደከመ በኋላ ሁለቱን አገኗፕው ሰዎቹ የኒቆዲሞስ ጥይት ያደረሳባቸውን ቁስለት ለመታከም ወጣ ገባ ሲሉ ነበር በአዳኞቸቸው ወጥመድ ውስጥ የወደቁት ሦስተኛው ሰው ግን እምጥ ይግባ ስምጥ ዱካው ጠፍቶ ቀረ ጃንቦና ወንድወሰን ወደዚያ ቤት አካባበ አንዳትደርሱ ሰባሉ ርብቃ ቤቷ የምትኖርና በቀላሉ ሊያገጂት የሚችሉ መስሏሻው ሃበር አዚያ እንዳልሆነች ሲረዱ ግን ሽንፈታቸውን ከቀመሰሱበትተ አካባቢ እንቅስቃሴያቸውን ጀመሩ መልዕክተኞቹ በቅድሚያ ያነጋገሩት የርብቃን ቤት እንዲጠብቁ በኒቆዲሞስ የተቀጠሩትን ሰው ነበር በእርግጥ ወይዘሪት ርብቃን አውቃታለሁ ወንድሟ እስክንድርንም በደንብ አውቀዋለሁ አጌ ስቀጠር ሁለቱም አዚህ አልነበሩም ያነጋገረኝና የቀጠረኝ የማላውቀው ሰውዬ ነው ምናልባት ከውጭ የመጣ ዘመዳቸው ሊሆን ይችላል ሲናገር አንደ ፈረንጅ ያደርገዋል። ኒቆዲሞስ ያዛውንቱን ጨዋ አነጋገር እንደ ጐርናናው ድምፃቸው ሁሉ ወደደላቸው አቶ አስቻለው ወደ ዋናው ጉዳያችን ከመግባታችን በፊት ፋይል ያልከውን ባየው ደስ ይለኛል ምን ማድረግ እንደምንችል የምንወስነው ከዚያ በንላ ነው ተስፋዬ ወጻድቅ ኦሜርታ ኒቅዋዲሞስ ገና የፋይሉን የመጀመሪያ ገፅ አንዳየ ነው ያወቀው ገለጥ ገለጥ አድርጎ አየው ወረቀቶቹ አብዛኞቹ አውሮፓ ውስጥ ያያቸው ግልባጭ ናቸው ጥቂቶቹን ብቻ ከኪህ ተቀደም አላያቸውም ምናልባት ይልቃል አይረቡም ብሉ ይሆናል ሳይልክ ያስቀራቸው ብሎ አሰበና እነዚያን አዳዲስ ገጾች ትኩረት ሰጥቶ ለአፍታ አጤናቸውና እሺ እስክንድር የነገረኽን አንተም በተጨማሪ የምታውቀውን ሁሉ በዝርዝር ንገረኝ ምንም ነገር ላይጠቅም ይችላል ብለህ አትለፍና ዬሄ ችግር ከመከሰቱ በፊት አንድ ሳምንት ገደማ ሊሆን ይትላል እስክንድር እዚህ ድሬደዋ ሰንብቶ ነበር የፄደው በዚያን ጊዜ አንድ ሰው እየፈለጉ እንደሆነ ነግርኝ ነበር በኋላ በስድስተኛው ይሁን በሰባተኛው ቀን ሌሊት ላይ ከአንዲት ሴት ጋር እንደገና ተመልሶ መጣ እኔጋ ሲደርስ በጥይት ቆስሎ ነበር አስቻለው መላልሶ ሲያየው እንደኖረ ፊልም ወይም ከነገሩ ጅማሬ አንስቶ እራሱ በጉዳዩ ላይ በዋናነት ሲሳተፍበት እንደቆየ ሰው አንድም ነገር ሳያስቀር ሁሉንም በትክክል አወራለት ዶክተሩ በተጨማሪ ላነሳቸው ጥያቄዎችም የሚያውቃቸውን መልሶ የማያውቃቸውን ደግሞ እንደማያውቃቸው እቅጩን ተናገረ በዶክተሩ ጥያቄ መሠረት መኪኖቹ የታዩበትን አካባቢና ሰዎቹ ይኖሩበታል ተብሎ ስለሚታሰብበት ቤት መለያ ምልክትም ነገረው ዶክተሩ የተነገረውን በማስታወሻው ላይ እየመዘገበ ነበር በጣም ጥሩ አለ ኒቆዲሞስ ስለመኪኖቹ ክትትል ያደረጉት ሰዎች ከነገ ጥዋት ጀምሮ ክትትላቸውን ያቁመሙ ሥራቸውን ጨርሰዋልና ከእንግዲህ አዚያ ግድም ዝር እንዳይሉ ስለ ሰዎቹ መኖሪያም ሆነ ስለ መኪኖቹ የሚያውቁትን ሁሉ ለመርሳት ቢሞክሩ ጥሩ ነው ስለ እኛ ምንም ሳትናገር መልዕክቱን አሁኑኑ እንድታስተላልፍላቸው። ዌፍልቃል ከሞት እንዳዳናት ነገራኛለች አራት ወር መሥጮሉ ከእሱ ዛ እየተንከራተተች ዓዳዋን አይታለች ይልቃል ሲሞት ነበር ከአስክንድር ዣዢ የመጣችው አድራሻዋ ቢኖርህ ኖሮ ብዙ ትጠቅመን ነበር ትደውላለች ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ ኒቅዋዲሞስ ከተቀመጠበት ተነሳ በሉ ልሄድ ሰዎቹ ከአዲስ አበባ ደውለው ቢያጡኝ ጥሩ አይሆንም አብሬአችሁ ባመሽ ራት ብበላ አኔም ዩስ ባለኝ ነበር ነገም እስከ ምሳ ሰዓት ሌላ ሥራ አለኝ ለአስቸኳይ ነገር የምትፈልገኝ ከሆነ ስልኬን አትጠብቅ ደውለህ ብታጣኝ እንኳን በሮዛ ስም መልዕክት ተውልኝ ጥዋት ከአንድ ሰዓት በፊት ሦስቱም ተሰማሩ እንደማይተዋወቁ ፈንጠር ፈንጠር ብለው አካባቢውን ማጥናት ጀመሩ በተሰጣቸው ጥቆማ መሠረት ቤቱን ለማግኘት አልተቸገሩም ቤቱ ምንም ዓይነት የተለየ ጥበቃ የሚደረግለት አይመስልም ከውጭ የሚያሰጋ ነገር ስለሌለ ሌሊት ጨለማን ተገን አድርገው መግባት አንደሚችሉ አምነዋል እነ ኒቆዲሞስ ግቢው ውስጥ ያለውን ሁኔታ ለማወቅ ፈልገው የአካባቢው ነዋሪ የሆኑ ሕፃናት ላይ ትኩረታቸውን ጣሉ ምክንያቱም ሕፃናት በትንሹ የሚደለሉ ከመሆናቸውም በላይ ጥንቁቅ ሆነው አውቀውት የሚደብቁት ነገር የላቸውም በዚህም ቤቱ ውስጥ አንድ ወንደላጤ ብቻ ይኖር እንደነበር ሰሞኑን ግን በርከት ያሉ ሰዎች ወጣ ገባ እንደሚሉ ሁሉም ወንዶች እንደሆኑነ የወንደላጤው የቤት ሠራተኛና ዘበኛው ግን ሰሞኑን ታይተው እንደማያውቁ እንግዶቹና የቤቱ ባለቤት በሁለት የተለያዩ መኪናዎች አንደሚጠቀሙና አንድ የሚላላክላቸው ልጅ እንዳለም አውቀዋል ሦስቱ ሰዎች በተለያየ ሰዓት በየተራ ብቅ እያሉ አካባቢውን አጠነ መተላለፊያ መንገዶችንም መረመሩ ውጓ ያለበትና የሌለበትን ግቢ አጣሩ ሃሁለቱን መኪናዎች አወጣጥና አገባብም መረመሩ መኪናዎቹ ሲወጡም ሆነ ወደ ግቢው ሲገቡ ሁለት ወይም ሦስት ሰው እንደያኩ ነው አንድ ሰው ብፓውን ከግቢው ወጥቶ ርቆ ሲሄድ ወይም በአካባቢው ሲንቀሳቀስ አልታየም ይህም ሰዎቹ አርስ በርስ እየተጠባበቁ መሆናቸውን ነው የገለጸላቸው ዶክተሩና ጓደኞቹ ምሽቱን አዚያው ነው የቆዩት መኪናቸው ውስጥ በመቀመጥና ከመከናቸው ወርደው አካባቢ ውቡን ለመቃኘተ በአግራቸው በመዘዋወር ከቀነ የተለየ ምንም ዓይነት እንቅስቃሴ ግን ተስፋዬ ወጻድቅ ኦሜርታ አልገነማቸጡም ሌሊቱም እየተጋመሰ ሲሄድ ሰዎቹ የተለየ ምክንያት ካልዝከካማቸው በቀር ከግቢው እንደማይወጡ ገመቱ የተማስ ሰዎች ከርብቃ ሰፈር ያገኙትን ቁርጥራጭ ነገር አገጣጥመው ከመረመሩ በኋላ ለሙከራ ወደመሥሪያ ቤቷ አመሩ ብዙም ሳይቸገሩ ርብቃ የድርጅቱ ምክትል ሥራ አስኪያጅ መሆኗን ሰመ ጸሕፊዋንም ወዲውኑ አወቋት በመሥሪያ ቤቱ አካባቢ አያንዣበቡ ሠራተኛውን በተለያየ ዘዴ ቀርበው ሲጠይቁ ሁሉም ለለቅሶ ራቅ ያለ ቦታ እንደፄደች ነገሩዋቸው ከዚህ በተረፈ ርብቃ የሄደችበትን ትክክለኛ ቦታ የሚያውቅ ቢያውቅም የሚናገር ሰው ሊያገኙ አልቻሉም ጸሐፊዋን ያነጋገረችው ሴት ነች የተሻለ መረጃ ይዛ የተመለሰችው የርብቃ ወዳጅ ኒቆዲሞስ የሚባል የሕክምና ዶክተር እንደሆነ ለበርካታ ዓመታት ከኢትዮጵያ ውጭ ይኖር እንደነበርና መኖሪያ ቤቱም በቦሌ መሥመር ካሉት አፓርታማዎች በአንዱ ውስጥ እንደሆነ ጸሐፊዋ ዶክተሩ የሚኖርበትን ቤት አድራሻ በትክክል እንደማታውቅ ጨምራ ነግራታለች መረጃ ሰብሳቢዎቹ የድርጅቱ ሥራ አስኪያጅ የኒቆዲሞስ ጓደኛ አንደሆነ ሲስሙ ከሰውዬው አንድ ነገር ሊያገኙ አንደሚችሉ ተስፋ በማድረግ አንዲት ሴትና አንድ ወንድ ልከው በዘዴ ጠየቁት ሰዎቹ በጣም የተቸገሩ ዕርዳታ የሚያስፈልጋቸው ተመስለው ነበር የቀረቡት በቅድሚያ እኔጋ እንዴት ልትመጡ ቻላችሁ አለ ሥራ አስኪያጁ ሴትየዋንና ወንድየውን አፈራርቆ እየተመሰክተ ከዶክተር ኒቆዶሞስ ጋር እአንደምትቀራረቡ የሚያውቅ ሰው ልትረዳን አንደምትችል በማመን ነግሮን ነው እባክህን ለታመመብን ሰው ስትል ብትተባበረን አለች ሴቷ አስተዛዝና እኔ እኮ የሕሱ አገናኝ አይደለሁም የፈጣሪ ያለህ። እዚህ በመሆናችን ርብቃ ላይ አደጋ ይደርሳል ብለህ አትስጋ ይህንን ስልህ ግን የሆነ አስጊ ነገር ብታይ ወይም ብትሰማ ደውለህ አታሳውቀን ማለቴ አይደለም ምንጊዜም ስልክህ ያስፈልገናል አትስጋ ማለቴ ከየትኛውም ቦታ እዚህ ለደህንነ ጥሩ ዋስትና እንዳላት ላረጋግጥልህ ፈልጌ ነው አንተም ራስህንና ቤተሰብህን ከዚህ ከማታውቀውም ነገር ቢሆን ጠብቅ አደራ ስለዚህ ነገር ከማንም ከሚስትህም ጋር ቢሆን ባታወራ ይመረጣል ለእኛም ላንተም አደጋ አለውና ሜሮን ከይልቃል ጋር ሳለች ሁሉን ዕቅድ የሚነድፈውና አንቅስቃሴያቸውን የሚመራው አሱ ስለነበር አንዲህ ያለው ነገር እሷን አስጨንቋት አያውቅም ይልቃል አዲስ አበባን ተወልዶ ያደገባት ስለሆነ በደንብ ያውቃታል የት ቦታ ላይ ምን ማድረግ አንዳለበት በየት በኩል ሄዶ ይህንንም ማሳካት አንደሚችል ማሰብና ማድረግ ይችላል ሜሮን ግን ያንን ለማድረግ አቅሙም ዕውቀቱም አልነበራትም አዲስ አበባ ለእሷ ባፅድ ነች በጥቂቱም ልታውቃት የቻለችው በይልቃል አማካኝነት ነው አሁን ደግሞ ብቻዋን ነች ከዚህ በተረፈ ይልቃል ጠላቶቿ አነማን እንደሆነ አንድ በአንድ አሳይቷታል ከጠላቶቿ ራሷን አንዴት መጠበቅ እንዳለባት አለማምዲታል ተስፋ መቁረጥና መስነባ አንደሌለባት አስተምራታል ሦስት መቶ ሺ ብር ተስፋዬ ወጸድቅ ኦሜርታ በስሟ ባንክ አስገብቶላት ሀብታም አድርዓጓታል የጐደላት ነገር የለም ከአሱ መለየቷ ብቻ ነው መሪር ሀዘኗ ሜሮን ከድሬደዋ ወደ አዲስ አበባ ስትመጣ ከይልቃል ጋር በቆየችበት ጊዜያት ያደርጋቸውና የተጠቀመባቸው ዘዴዎች ሁሉ ቁልጭ ብለው እየታወሏት ነበር እሷም ይህንኑ የይልቃልን መንገድ ለመከተል ነው የወሰነችው ባለፉት የስጋትና የጥድፊያ ወራቶች ብዙ ነገርችን ስላወቀች ስትጀምረው ግር ይላት ኣንደሆን እንጂ ቀስ በቀስ የምትፈልገውን ነገር ሁሉ ማድረግ አንደምትችል ተማምዓናለች አዲስ አበባ እንደገባች ለደህንነሓ የሚመች ቦታ ላይ የምታርፍበትን ሆቴል መረጠች ይልቃል ሲፈራውና ሲጠነቀቅ የነበረበትን አካባቢ ሁሉ አሷም ፈራችው ሸሸችው አካባቢዎቹ የሚወደዱና የሚመረጡ ቢሆነም የሞት ፍርድ የበየኑባት ሰዎች የሚገኙባቸው ቦታዎች ስለሆኑ ከጠላቶቿ ለመራቅ ራቀቻቸው ሌላው ቀርቶ ትኩር ብሎ ያያትን ሰው ሁሉ ያወቃት አየመሰላት ሸሸችው ሜሮን በባንክም ሆነ በሌሎች በምትንቀሳቀስባቸው ቦታዎች የተጠቀመችው ሜሮን በሚለው ስሟ በቀድሞ መታወቂያዋ ነው ይልቃል ያሠራላትን የሀሰት መታወቂያም አንድ ቀን ካስፈለገኝ ብላ በሥርዓት ደብቃ አስቀምጣዋለች አዲስ አበባ በገባች በቀጣዩ ቀን ነው ለአስቻለው በአጐቱ ስም ዛያ ሺ ብር የላከችለት በቀጣዮቹ ቀናት ከሆቴል ሆቴል እየቀያየረች ከተማውን በቀንና በምሽት በደንብ አጠናች በመጨረሻም ለደህንነቷ የመረጠችው ቦታ ላይ ቤት ፈልጋ ተከራየች ቤቱ ሳሎን ሁለት መኝታ ክፍልና ዕቃ ቤት አለው ምግብ ማብሰያው የጋራ ነው በሦስት ቀን ውስጥ ዕቃዎች አሟልታ ክከገዛች በላ አናቷን ጓዛቸውን አስጠቅልላ ከልጂ ጋር ወደ አዲስ አበባ አመጣቻቸው መጠራጠርና መጠንቀቅ ክከይልቃል የተጋባባት ሜሮን አሁን ብቻዋን ስትሆን ተጠራጣሪነቷ የበለጠ ጨምሯል እናቷና ልጂ ጉ አስኪጀምሩ ድረስ ወደየት አንደሚፄዱ እንኳን እንዲያውቁ አላደረገችም ለጉረቤቶቻቸው ይነግሩ ይሆናል ብላ በመስጋት በወቅቱ ተነሽ። መሥመሩ ከመቋረጡ በፊት የሚፈልገውን መልዕክት ለማስተላለፍ በመሻት ከቡታ ስልክ መነጋገሪያውን ተቀብሎ አቶ ቶማስ አንተን በቀላሉ ማግኘት የሚቻል አልነበረም አለ ኒቆዲሞስ ስልኩ እንዳልተዘጋ አርግጠኛ ሲሆንም ንግግሩን ቀጠለ ዓለምን ዞረን የተመለስን ያህል ነው የደከምነው በጣም ጥንቁቅ ነህ በማንኛውም ነገር ላይ ምንም ዓይነት አድራሻ የለህም በሀብትም በኩል ትልቅ ሰው ነህ ግን የአንድ መናጢ ደሀ ያህል እንኳን አትታወቅም በተለያየ ጊዜ የተገናኘሀቸውን ሰዎች አነጋግረናቸው ነበር ከስምህ በቀር ስለመኖሪያህ ምንም የሚያውቁት ነገር የላቸውም ስለዚህ አንተን ግንዱን ለማግኝት ጥሩ ታማኞችህ የነበሩትን ቅርንጫፎችህን መመልመል ነበረብን ቶማስ አንቼሄን አሥመሮምንና የሕክምና ባለሙያዎቹን በማስታወስ እነዚህ የምትላቸው ሰዎች ዛሬ አንዳቸውም በሕይወት የሉም አሉ እንዴገ አለ ልክ ነህ። ጠቅመጡ እስከ መሰለው ድረስ ማንኛውንም ሰው አንደ ገንዘብ ሃናዛ መሣሪያ አድርጐ ነው የሚቆጥረው ሰውን አንደ ሰውነቱ መቀበል የዒባሰው ነገር አይገባውም ቢገባውም አይቀበለውም ምክንያቱም አናቱ ገንዘብ ለማግኘት ስተል ራሷን ተስፋዬ ወጻድቅ ኦሜርታ ስታከራይ ወይም ስትሽጥ እያየ ያደገ ልጅ ነው ገንዘብ የሚገኝበት እስከ ሆነ ድረስ ሰውም ከነሕይወቱ ወይ ተገድሎ ሊሰጥ ሊለወጥ ይትላል ባይ ነው በቢህ እምነቱም ይህንን ድርጅት መሥርቶ ከትቢያ ተነስቶበታል እንደገና ወደነበረበት ዝቅታ ላለመውረድና በፍቅር ማጣጣም የያዘውን የድሎት ኑሮ ላለማጣት ከማንም ጋር ቢሆን ይታገላል ሊያደናቅፉት ያሰቡትን ሁሉ ቀድሞ ያጠፋቸዋል ተብታባውንና ቡታንም ያስገድላቸዋል እማደርገውን የማውቀው አኔ ነኝ ብሎ ከስልኩጋ ተነሳ በዝግታ እየተንከባለለች የመጣች መኪና ግቢውጋ ስትደርስ ቆመች መኪናዋ መብራቷን አጥፍታ ጨለማውን ተገን አድርጋ ነበር ወደ በሩ የተጠጋችው ግቢው ምንም መብራት ስላልበራበት ጨለማ ውጦታል መኪናዋ ውስጥ አንድ ሰው ተቀምጧል የመኪናዋ ሁለቱ የፊት ገማዎች ተንፍሰዋል የጐንና የኋላ መስተዋቶቹም በቦታቸው የሉም የመስተዋቱ ማንቀሳቀሻ እጀታዎች ሁሉም ተገንጥለዋል አካባቢው ጭር ያለ ነው ምንም የሚንቀሳቀስ ነገር አይታይበትም ሌሎች መብራታቸውን ያጠፉ ሁለት መኪናዎች በዝግታ መጥተው ከመጀመሪያዋ መኪና ራቅ ብለው ቆሙ በአንደኛው መኪና ውስጥ አንድ በሌላኛው ውስጥ ደግሞ ሁለት ሰዎች ተቀምጠዋል በመጀመሪያዋ መኪና ውስጥ ያለው ሰው ወደ ጊላው ዞሮ ሁለቱን መኪናዎች በቅርብ ርቀት ቆመው ሲመለከት ሦስት ሽጉጥ እንደተነጣጠረበት ገባው ቡታ ከፊቱ ሞት ከኋላው ሞት እንደሚጠብቀው ሲታወቀው ፍርሀት ፍርሀት አያለው ፊቱን ወደ ቅጥር ግቢው በር መለሰ ቡታ መንቀሳቀስ እንዲጀምር ኒቆዲሞስ ምልክት ሊሰጠው በተዘጋጀበት ወቅት ከፊት ለፊት አስደናቂ ነገር መከሰት ጀመረ ቶማስ ዓሊንትና ጃንቦ ተከታትለው እየወጡ ነው ኒቶቀዲሞስ እንዲህ ይሆናል ብሎ ባይጠብቅም ጊዜ አላጠፋም ረጅሙን መብራት አብርቶ መኪናውን አንቀሳቀሰ አነ ቶማስ በደንብ ተዘጋጀተው የወጡ ቢሆንም በመደናገጥ በቅርባቸው ባገኙት የቡታ መኪና ላይ የጥይት መዓት አዘነቡበት ቡታ የፈራው አልቀረለትም ከሁለት አንዳቸው እንደሚገድሉት ጠርጥሮ ነበር ምተኩና ከተማ ከመኪናቸው ወርደው ጠደ ግቢውጡ ገሰገሱ ሂሄቆዲምሞስ ደግሞ ከግቢው አየወጣ የነበረውን ሦስተኛውን መኪና ከጥቅም ውጭ አድርጐ በማስቀረት አልፎ ሁለቱን መኪና ተከተለ ቀደም ሲል ከቶማስ መመሪያ ተቀብለው ግቢው ውስጥ የነበሩት ሰዎች ድንገት በተፈጠረው ግርግር ተደናግጠው ድንግርግራቸው ዐወባጣ አሜርታ ተስፋዬ ወ ው ምትኩ በአጥሩ ላይ ተንጠላጥሎ ሲገባ ከተማ አጥሩን ክለላ አድርጐ እያደባ ጠደተከፈተው በር አቀና በዚህ ጊዜ ሁለት ሰዎች ከግቢው ወፕተው በኒቆዲሞስ ተመትታ አንድ እግሯ ቁሻሻ ማስወገዳ ቦይ ውስጥ ገበቶ ወደቅመችው የጃንቦ መኪና እያመሩ ነበር ሁለቱም መሣሪያ ይዘዋል ከተማ ስለ ሰዎቹ ማንነት ግድ አልነበረውም ድምዕ በሌለው መሣሪያው ሁለቱንም ጣላቸው ሌላ ሰው ይወጣ እንደሆን ብሎ ወደ በሩ ሳይጠጋ በንቃት ጠበቀ ግቢው ውስጥ የቀሩት ሁለቱ ሰዎች የባልደረቦቻቸውን መመታትና መውደቅ ሲያዩ የአጥሩን በር ለመዝጋት እንኳን ሳይሞክሩ ወደ ውስጥ በረሩ አጥር ዘሎ የገባውን አጥፊያቸውን አላዩትም ከየትኛው አቅጣጫ አንደተተኮሰባቸው ሳያውቁ ነው ሁለቱም የወደቁት ምትኩ የእያንዳንዱን ክፍል በር እየበረገደ ለማየት ሞከረ አንድም ሰው አልነበረም የተኩሱን ድምፅ የሰሙ ፀጥታ አስከባሪዎች ወደ ስፍራው ከመድረሳቸው በፊት አካባቢውን ለቆ ለመፄድ ነው የተጣደፈው ኒቆዲሞስ ድሬደዋ ያደረገው እየታወሰው በአብዛኛው ክፍል ውስጥ አሳት ለኮሰበት በፍጥነት እንደ ሰደድ እሳት መንቀልቀል የጀመረውን ቤት ከኋላው ትቶ የአጥሩን በር ሲያልፍ ባየው ነገር በጣም ደነገጠ። መሣሪያውን እንደ ያዘ ነው ምትኩ ጓደኛውን ለመርዳት መንደርደር ከጀመረ በኋላ በድንገት ስለቀፈፈው ከአድራጐቱ ተገታና ተከልሎ ድምፁን አሰማ ከተማ ወደ እሱ ሲዞር ተኳሹ የት አንዳለ በምልክት ጠየቀው ከተማ መንፏቀቁን ትቶ መሣሪያ በያዘው አጁ ከፊቱ ወደቆመው መኪና ጠቆመው ምትኩ በመኪናው ተከልሎ ወደ ተከፈተው በር ሲጠጋ ወንበሩ ላይ ተመቻችቶ የተቀመጠ ሰው ታየው በደንብ ለማየት ይበልጥ ወደፊት ቀረብ ሲል በሞትና በሕይወት መሀል ያለ የሚመስል ጠቆር ያለ ወፍራም ሰው እሱም ሳይ ሰመተኮስ መሣሪያውን ለማቅናት እየታገለ ነበር በጣም ተናዶ በእልህ ተኩሶ የጃንቦን ጭንቅላት አፈነዳው ምትኩ የቀረ ጠላት ካለ በማለት አካባቢውን በጥንቃቄ እየቃኘ ወደ ቡታ መኪና ተንደረደረ ቡታ ለዘላለመ አሸልቧል አካሉ ብዙ ቦታ ላይ ተበሳስቷል ፊቱ በደም ተጨማልቋል ምትኩ ማንም ጉዳት አንደማይደርስበት ካረጋገጠ በኋላ ወደ ከተማ ተመልሶ ከተጋደመበት አነሳው ይጋ ተስፋዬ ወጻድቅ አሜርታ ጽ ጽዱ ዝ ኒቀቁዲሞስ ከቶማስ ኋላ ያለውን መኪና አሰናክሎና ሾፈሩንም ገድሎ ለማለፍ ምንም ያህል ጊዜ አልፈጀበትም ከቶማስ ጋር ብኩም ሳይራራቁ እየተከታተሉ ከተማውን ሰንጥቀው በረሩ ኒቀቆዲሞስ ቡታ ከነገረው የቶማስ መኖሪያ ሕንፃ ሲደርስ መኪናውን ሊታይ በማይችልበት አቅጣጫ ወስዶ አቀመው የቶማስ መኪና የነዋሪዎች ማቆሚያ ወደ ሆነው ስፍራ አምርቶ ሲቀም ኒቆዲሞስ ከመኪናው ወጥቶ ወደ ሕንፃው መግቢያ ተራመደ በእጁ ወረቀት ይዞ ነበር ከመኪናው የወረደው ሰውዬ በረጅም ቅልጥሞቹ መንገዱን አፈስ አፈስ እያደረገ ኒቆዲሞስ ወደ አለበት የሕንፃው መግቢያ መጣ የሰውዬው ሉጫ ፀጉር ጭብርር ብሏል ፊቱም በንዴት በጣም ቀልቷል ኒቆዲሞስ አጠገቡ ለመድረስ በመገስገስ ላይ ያለውን ሰውዬ በዓይነ ቂጥ አየው በደንብ የሚያውቀው መስሉሎታል ይህንን መልክ ደጋግሞ አይቶታል ፎቶግራፉን ሲያጠናው ሰንብቷልና ሰውዬው ቶማስ ስለመሆነ አልተጠራጠረም እረፍት አሳጥቶ እንዲያሳድደው ያስገደደው ሰው ነው ፊቱን ሲመለከተው የደነገጠና ተስፋው ሁሉ የተሟጠጠበት ሽማግሌ መምሰሉን አየ ቶማስ ጀርባውን አላመነምና ቶሎ ቶሎ ወደ ኋላው እየተገሳመጠ ነበር የሚራመደው ግን ማንም የተከተለው አልነበረም ልክ ኒቆዲሞስ አጠገብ ሲደርስ ሁለቱም አንድ ላይ አፉን ከፍቶ ይጠብቃቸው ወደ ነበረው አሳንሰር አመሩ ቶማስ ከዚህ ወረቀት ከያዘና ተረጋግቶ ከሚሄድ ሰው ላይ ጉዳይ የለውም በዚች ሰዓት ከውጭ ተከትሎት የሚመጣ መሣሪያ የያዘን ሰው ነው ማየት የማይፈልገው ሁለቱ ወደ አሳንሰሩ ገብተው በሩ ሲዘጋ ማምለጡን አርግጠኛ ሆኖ ቁና የተነፈሰውም ከዚህ እሳቤው ነው አሳንሰሩ ይዚቸው ሽቅብ መምዘግዘግ ሲጀምር ኒቆዲሞስ በጠባቧ ክፍል ውስጥ አብሮት የቆመውን ሰው በደንብ ትክ ብሎ አየው አሳንሰሩ ሩጫውን ቀጥሏል የያዘውን ወረቀት አጠፍ አጠፍ አድርጐ ወደ ደረት ኪሱ የሚያስገባ ይመስል እጁን ወደ ደረቱ ላከክከ በዚህ ጊዜ ከቶማስ ጋር ዓይን ለዓይን ተጋጩ የኒቀዲሞስ እጅ የሚወደውን ነገር ሲጨብጥ ድንገት ሣቁ መጣበት ቶማስ በኒቆዲሞስ ፈገግታ ደግ ያልሆነ ነገር ጠረጠረ ተ ስፋዬ ወጻድቅ ኦሜርታ ት ይመመሥመሥዋፃ እኑኩቡጉ ኑዑጵድኑዑኑድዑፓ ተ ሽን ንችእ ሥሙ ሙጮሒ አቶ ቶማስ ዶክተር ኒቆዲሞስ አእባላለሁ የእስክንድር እህት የሆነችው የርብቃ ዕጮኛ ነኝ አለ ኒቆዲሞስ እንደተረጋጋና ፈገግ እንዳለ ቶማስ መብረቅ እንደወደቀበት በድንጋጤ አካሉ ለሁለት ተከፈለ የልብ ምቱ ፍጥነት በጣም ጨመረ ደም በብዛት ወደ ጭንቅላቱ የተረጨ መሰለው የኃይለኝነትና የአሸናፊነጉ ወሄው ከውስጡ ሲከዳው ታወቀው ደም ሥሩ ሲወጣጠር እጁም ሲንቀጠቀጥ ተሰማው አንተ ተብታባ የውሻ ልጅ።