Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የጴጥሮስ ጉከታይነቱ ባልተረጋገጠ መንገድ አስቀምጠውታል የቀሌሚንጦስ በሰማዕትነት መሞት በአራተኛውና በአምስተኛው ክፍለ ዘመን በተጻፉ አፈታሪኮች ላይ የተመሠረተ ነው። ከዚህ አራት መናብርተ ሊቃነጳጳሳት በየክፍሉ የሚኖሩ ቀሳውስትና ዲያቆናት ባመት አንድ ጊዜ በየዓመቱ ይሂዱ የነሱ የመሄድ ምክንያት አንደኛው ያስተማሩባቸውን መጻሕፍት ስሕተት እንዳይኖራቸው በጳጳሱ እንዲመረመሩ ለማድረግ ሁለተኛ በጣፈጠ ትጉ ጠፍረው ስመእግዚአብሔር ወይኩን ስፉሐ ትምህርትክሙ ከመ መንጦላእት ዘእነም በወርቅ እንክኢትሜውሩ ቃለ እግዚአብሔር ኢይበቁዓ ለነፍስ አስመ ጨጭጭጭጭፍቂጭሑጭሎጭመካ ወደሕይወት ትሻገሩ ዘንድ የተጻፈው ሁሉ እኛን ለማስተማር ለመምከርና ለመገሠዕ የተፃፈ ነው ይህ ከሌለ ግን አጋንንት እያሳቱን ልንወድቅ እንችላለን የእግዚአብጤር ቃልም ይረሳናል እግዚአብሔር ትሕትናን የዋህነትንና ባለአንደራን መውደድ ለኛ አዚል ቀማኛነትንና አታላይነትን በጠቅላላ የአመፅ ሥራን ሁሉ ይጠላል በተጠቀሱት መጥፎ ሥራዎች የሚመራ ዛለ ከቤተክርስቲያን ይሠደድ ይባረረም ሕይወቱን የአግዚአብሔርን ቃል ለነሱ መጥፎ ሥራ እንዲመቻቸው የሚናገሩት አሉ ቃሉንም ይንቁታል እንደፍላጎታቸውንም ይተረጉሙታል ለክፉ ተግባራቸው የተስማማ ለማስመሰልም ብኩ ይጥራሉ እግዚአብሔር ግን ይከፍላቸዋል እነዚህ ክፉዎች በፈቀደው ጊቬ ዋጋቸውን ሰዎች ብቻቸው አይጠፉም ብዙዎችን አሳስተውና አታልለው እንደነሱ ለማድረግ ይጥራሉ መጥፎ ነገር ዛይማኖትን ከሰው ልቡና ሊያጠፋ ይችላል ማለታችን ስለዚህ ነው ቅንዓትና ፍትወት የጠቢባንን ልቡና ያሳብዳሉና የእግዚአብሔርን ቃል መዳፈር ከመልካም መንገድ መንሸራተት ነውና ሙሴ ህዝቦቹን ከእግዚአብሔር መንገድ እንዳይወጡ ሲያስጠነቅቅ እሳትንና ውፃን አቅርቤላችሁ አለሁ እጃችሁን ወደመረጣችሁት ክተቱ አለ እናንተ የማትፈፅሙትንና የማታደርጉትን ለሕዝብ አታስተምሩ ይህ ከሆነ እነሱ በጣታቸው ሊነኩት የማይፈልጉትን ባንገታችን ላይ የብረት ሰንሰለት ያስገቡብናል ይህን እኛ ልንሸከመው የማንችለው ነው እነሱ ሊሠሩት የማይችሉትን ሁሉ ያሸክሙናል እንዳይሉ እኛን ወደማናውቀው መንገድ ይወስዱናል እነሱ ግን እኛ በምናውቀው ሰፊው መንገድ ይዓዛሉ በእግዚአብሔር ያልተፈቀደውንም ይፈፅማሉ እንዳይሉን በጥንቃቄ እንጓዝ እኛ ግን መንገዳችንን እናስተካክል የአምላካችን እግዚአብሔር ወገኖች ለመሆን አንድንችል የእግዚአብሔር ቤተሰቦችም እንድንሆን ከሱ ፊት በደረስን ጊዜ ወገኖቼ ሽክም የከበዳችሁ አምላክነ አመ ንበፅሕ ቅድሜሁ ከመ ይበለነ ንዑ ኅቤየ እናንተ ወደኔ ኑ እኔም ምድር ምዕመናንን እንዲመሩ ካህናት የሆነ ሰዎች ንሥሐ አሳርፋችሁ አልሁ አለ ዳግመኛም ሐጢአተኛን ከሐጢአቱ እስኪመለስ ድረስ እታገሰዋለሁ ብሏል ሳያውቅ ሰውን የገደለ የሰባት ሱባዔ ቀኖና ይሠጠው አውቆ ሰውን ለገደለ ሰባ የንሥሐ ሱባዔ ይሠጠው ሰባውን ከደረቅ ኣለባለቦለወቶከዐይቋስዐየቲከዐየ ወማይ እስከ ሰዓት ዘእንበለ ቅብእ ወወይን ወጥዑም መብልዕ እንዘ ያቴሕት ርእሶ ወይበኪ በእንተ ኃጢአቱ ወንብረቱ በፅምው እንበለ ሰሐቅ ለጴጥሮስ ተከስተ ሎቱ ራእይ ዘወሀቦ እግዚአብሔር ወለሊሁሰ እምቅድመ ምፅአተ እግዚእነ ኮነ ሎቱ ቋጃ ዓመተ ወእምድሕረ ተወልደ እግዚእነ በዝ መዋዕል ኮኖ ለጴጥሮስ ድወየጀ ዓመተ እስከዝ አልቦ ብዕል ወኢራእይ ወኢትንቢት ወኢላህይ ከመ ያስተርኢ ፀጋሁ ሰእግዚአብሔር በላዕለምኑናን ወድኩማን ወአብዳን እስመ አዕበዳ እግዚአብሔር ለጥበበዝ ዓለም እለሰ ይቤሉ ጠቢባን ንሕነ በዝዓለም ሕሱራን እሙንቱ በኀበ እግዚአብሐር ወእለሰ ያፀድቁ ርእሶሙ በዝንቱ ዓለም ሐጥአን እሙንቱ በቅድመ እግዚአብሔር ከማሁ ጴጥሮስ ወእንድርያስ እንዘ ኢይሰመዩ ጻድቃነ እስከ ምፅአቱ ለእግዚእነ ኢተሰምዩ ክቡራነ ወኢተ ሰምዩ መምህራነ አላ ተሰምዩ መሠግራነ ዓሣ ወመሠግራንሂ ነዳያን እሙንቱ እስመ አልቦሙ ሐዲስ መርበብት ዘእንበለ ዘበልየ ወተሠጠ ወያሴንዩ መርበብተ አእንደራና ውሃ በቀር የጣመ በቅቤ የተጣፈጠ አይመገብም ሁልጊዜም እስከዘጠኝ ሰዓት ይዖማል ለጴጥሮስ ከእግዚአብሔር በተሠጠው ሀጋ መሠረት ራዕይ ተገለፀለት ጴጥሮስ ጌታ ከመወለዱ በፊት አርባ ዓመት ነራል ጌታችን ተወልዶ የ ዓመት ዕድሜ ሲኖረው ደግሞ ለጴጥርስ ስባሦስት ዓመት ሆነው ለቅዱስ ጴጥሮስ ራእይ እስከተገለፀለት ድረስ የእግዚአብሔር ሀብትና ራእይ ቀርቶ ነበር ትንቢትና የእግዚአብሔር ከሰው ርቆ ነበር። ለንሥሐ ጊዜ አትሥጡ ተሎ ንሥሐ ግቡ የፃይማኖት ትምህርት ስትስሙ የድካም ፍሬ መሆኑን አትርሱ ከእንቡጦ ህህህህህቶከዐህቨበዐዘበከ« ወትፀግቡ እምጣዕመ መዓዛሁ ዳግሙሂ ከመኩልክሙ ትሰምዑኒ ወትነሥሑ እምእከይክሙ እስመ ድተቱ ለብእሲ መዊት እንበለ ንሥሐ ለብዙኃን አዖፆረ ልቦሙ ፀላኢ በምድር ከመ ኢይትመየጡ ኀበ እግዚአብሐር ቦ እለ ይቤሉ እግዚአብሔር ፈጠረ ንጽሐ ወዲያብሎስ ፈጠረ ርኩሰ ሐሰ እግዚአብሔር ውእቱ ፈጠረ ኩሎ እግዚአብሔር እን ይፈቅድ ይኩኑ ኩሎሙ ንዑሐነ ፈጠረ ወለሊሆሙ ኮኑ ርኩሳነ እመቦ ዘይብል በዲበ ርኩስ ይረኩስ መንፈስ ቅዱስ ይቄድስ ወያነዕሕ ኩሎ። በዚህ ዓለም እያለህ የሠራኸውን ሐጢአት በንሥሐ ምንም በዝየ ኢይትረሳዕ ተዘከር እለተሞትከ አምድሕረ ትንሣኤ ለአመ ኢነሥሑ ለዝሉፉ ውእቱ ሐዘን ከአልቦ ነዛዜ በዐቂበ ትእዛዛቲሁ ለእግዚአብሔር ኣልቦ አድልዎ ወነሚአ ገዕ በኀበ እግዚአብሔር።
ወእምዝ አልበሶ እግዚአብሔር ሰከቡነ ልብሰመንግሥት ወአክሊለሰብሐት ወዕበየ ግርማ ወክብር ዲበርእሱ ወአስተቀፀሎ አክሊለመንግሥት ወበህየረሰዮ ንጉሠ ወካህነ ወነቢየ ወአንበሮ እግዚአብሔር ዲበመንበረክብር አዳም ህህካህወቶከ ፍጥረት እንዲታዘዝለት ነው መሬት ሰው ሁሉ እንዲታዘዝለት ውፃ በውፃ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ ሁሉ እንዲታከኩዙለት ነፋስ የሚነፍሰውን ሁሉ ለነበተት ዘንድ እሳት በዋሞዕይ እንዲጠነክርና የሚረዳውን ሐይል እንዲያገኝ ስለዚህም እግዚአብሔር ልዑል አባታችን አዳሞን በተቀደሰች እጁ በአርአያውና በምሳሌው አድርጎ ፈጠረው ይህም ያደረገበት ምክንያት አዳም ጥበብን ነቢብንና ዕውቀትን ሁሉ እንዲቀበል ነው በአዳም ሳይ ታላቅ ክብርና ታላቅ ምሥጋና ባዩ ጊዜ መላእክት ከግርማው ብዛት የተነሳ ፈሩ የመለኮት ብርፃን በአዳም ፊት ይበራ ነበር የአዳም ፊት ብርፃን ከፀሐይ ይበልጥ ነበር ሥጋውም እንደንጋት ኮከብ ይበራ ነበር የአዳም አፈጣጠር ከተፈፀመ በኋላ አዳም በምድር ላይ ቆመ እግሩንም ወደጎልጎታ አቀና ቀኝ እጁንም ጌታችን ወደተሰቀለበት ጎልጎታ ዘረጋ ይፖል ከዚህ ጊዜ ጀምሮ እግዚአብሔር አባታችን አዳምን የምስጋና አክሊልን ልብሰመንግሥትን የግርማ ከፍተኛነትን አለበሰው በራሱ ላይም የመንግሥትን አክሊል አቀዳጀው በዚህ ጊዜ ንጉሥነትንና ነቢይነትን ሠጠው በክብር መንበር ሳይም አስቀመጠው በዘቲከ ወተጋብኡ ኩሎሙ አራዊት ወእንሥሣ ወአዕዋፍ ወኩሉ አራዊትና እንስሳት ወፎች እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ ክፉፈጠረ እግዚአብሔር ወቆሙ ቅድሜሁ ጦአድነኑ ወደአዳም ተሰበሰቡ ከፊቱም ቱመው ራሳቸውን አዘነበሉ አርእስቲሆሙ ወሰገዱ ለአዳም ለአዳምም ሰገዱ ወስመዮሙ ለኩሎሙ በበአስማቲሆሙ ወተአዘዙ ሎቱ አዳም ለሁሉም በየስሙ ሰየመው ፍጥረት ሁሉም ለአዳም ኩሉ ፍጥረት ወዓቀቡ ቃሎ ይታዘዝና ቃሉንም ይጠብቅ ነበር ወእምዝ ሰሞዑ መላእክት ቃለእግዚአብሔር ልዑል ይጠብቅ ነበር በዚህ ጊዜ መላእክት የእግዚአብሔር ቃል አዳም ሆይ እነሆ እንዘይብል ኦ አዳም ናሁ ረሰይኩከ ንጉሠ ወካህነ ነቢየ ወመስፍነ ወመኩንነ ለኩሉ ፍጥረት ዘገበርኩ ለከ በፈጠርሁት ሁሉ እንድትሆን አደረግሁ ፍጥረት ሁሉ አንተን ይስምዑ ኩሉ ፍጥረት ወለቃልከ ይትአዘዙ ወታሕተ ይስመ ታጳ ሙ ህም ጊ እዴከ ይኩኑ ለከ ለባሕቲትከ ይታዘዙ ከእጅህ በታችም ይሁኑ ይህንንም ሁሉ ላንተ ብቻ ሠጠሁ ወወሀብኩከ ዘንተ ሥልጣነ ወአባህኩከ ትግበር ዘፈቀድከ የፈለግኸውን ታደርግ ዘንድ ይህንን ሥልጣን ሠጠሁህ ሲል ሰሙ ወሶበሰሞዑ መላእክት ዘንተ ቃለ እምኀበእግዚአብሔር እክባ መላእክት ይህንን ልዑል ፈድፈደ ዓቢይ ግርማሁ ሰአዳም በቅድሜሆሙ አ ህርው የልዑል እግዚአብሔር ቃል በሰሙ ጊዜ ዳም ግርማ በፊ ወሶበርእየ ሠይጣን ኃብተፀዩጋ ዘተውህበ ሰአዳም በዚ ታቸው ላይ እጅግ በዛ። ጠብቀው ህጸነለካዖቂከክቲከ ወይፁሩ ሥጋከ ምስሌሆሙ ወያንብርዎ ለሥጋከ በዓቢይ ሥጋህንም ይሸከሙ ከነሱ ጋርም ወስደው ያስቀምጡት ትልቅ ዑቃቤ ውስተማእከለሞድር እስመበውስተ ምድሮ በጡእቱ እጠበበቅንም ያድርጉለት ቦምድሮ ላይ በዚችም ምድር ያን ጊቤ መካን ይከውን አሜሃ ይአተ አሚረ መድሐኒትክከ ያንተ ድሕነትና የኔንም ሆኑ የኔልጆችም ድሕነትን የሚያገኘፕበት ወመድሐኒቶሙ ለኩሎሙ ውሉድከ ወውሉድየ ጊዜ ያን ጊዜ ይሆናልና ከዚህም በማያያዝ ሕዝቦችህን ወኩንኖሙ ለሕዝብከ በርቱዕ ወበፈሪፃ እግዚአብሔር በመልካም አመራር ምራቸው እግዚአብሔርንም እንዲፈሩ አስተምራቸው አርሕቅ ነፍስከ ወውሉድከ እምውሉዶ ቃየል ቀታሊ ራስህንና ልጆችህን ከነፍስ ገዳዩ አቤል ቤተሰብ አርቅ የቀንንና ወአዲ ለቡ ሰዓታተ ዘመዓልት ወዘሌሊት ዘከመ መፍትው የሌሊትንም ሰዓቶች አስተውል ሰአታቶቹ እያፈራረቅህ ታስተበቁዕ ኀበእግዚአብሔር ወትሥአእል ኀቤሁ እግዚአብሔርን የምታመሰግንና እሱንም የምትለምን እስመመሐረኒ እግዚእየ ዘንተ ኩሎ ወነገረኒ አስማቲሆሙ እንድትሆን ይህንን ሁሉ አምላኬ አስተሞሮኛል የእንስሳትንና ለኩሉሙ አራዊት ወእንስሳ ወአዕዋፈ ሰማይ አራዊትንም ሁላቸው ስም ነግሮኛለ የሰማይ ወፎችንም ስም ነግሮኛል ወእምዝ አለበወኒ እግዚአብሔር ጐልቀሰዓታት ዘመዓልት ከዚህም በላይ እግዚአብሔር የቀን ሰዓቶችን ቁጥር ነገረኝ ወነገረኒ ዘከመይሴብሕዎ መላእክት ለእግዚአብሔር ከዚሁም ላይ መላእክት እሱን እንዴት እንደሚያመሰግኑት ገለፀልኝ ለቡ እንከ ወልድየ በቀዳሚ ሰዓተ መዓልት የዓርግ ልጄ ሆይ ማስተዋል ካንተ አይለይ በመጀመርያው የልጆቼ ጸሎቶሙ ለውሉድየ መሃይምናን ኀበእግዚአብሔር ጸሎት ወደአምላክ ይቀርባል በሁለተኛው ሰዓት የመላእክት ወበካልእ ሰዓት ይከውን ጸሎቶሙ ለመላእክት ጸሎትና ምልጃቸው ወደእግዚአብሔር ይቀርባል በሦስተኛው ቀን ወአስተብተኦቶሙ ወበሣልስ ዕለት ይሴብሕዎ አዕዋፈ ወፎች አምላክን ያመሰግናሉ ሰስማይ በራብዕ ዕለት ያመልክዎ መንፈሳውያን ወበሐምስ ዕለት በአራተኛው ፅሰት መንፈሳውያን እግዚአብሔርን ያመሰግነታል ኣሃህህህወቶከህ በዘቲከዐየ ይሴብሕዎ ኩሉ እንስሳ ወአራዊት ወበሳድስ ዕለት ይከውን ስእለቶሙ ለኪሩቤል ጦበለብፅ ፅለት ይበጡኡ መላእክት ኀበእግዚአብሔር ወይወዕኡ እምጎቤሁ አስመበዛቲ ሰዓት የዓርጉ ስአለቶሙ ኀበእግዚአብሔር ለኩሎሙ ሕያዋን በሰመንቱ ሰዓት ይሴብሕዎ ሰማያውያን ብሩፃን ወበ ሰዓት ይትቀነዩ ኀበእግዚአብሔር ወይቀውሙ ቅድመመንበሩ ለእግዚአብሔር ልዑል ወበ ስዓት ይዔልል መንፈስ ላእለማያት ወይጉይዩ ኩሎሙ አጋንንት ወይሴስሉ እምነማያት ወሶበኢፀለለ መንፈስቅዱስ ላእለማያት በዛቲ ሰዓት ኩሎ ዕለተ እምኢክህለ ወኢመትሂ ሰትዮተማይ ወእምአማሰነ ሥጋሁ እምጎኅበአጋንንት እኩያን ወሶበነሥአ ካህን ማየ በዛቲ ሰዓት ወቶስሐ ምስሌሁ ዘይተ ቅዱሰ ወቀብዓ ቦቱ ድውያነ ወእለቦሙ መናፍስት ርኩሳን ይትፈወሱ እምደዌሆሙ ወበወ ሰዓት ይከውን ፍስሐሆሙ ለፃድቃን ወበወ ሰዓት ይትዌከፍ እግዚአብሔር ልዑል ጸሎቶሙ ወሥአእለቶሙ ለኩሎሙ ውሉደሰብእ በቀዳሚት ስዓተሌሊት የአኩትዎ አጋንንት ለእአግዚከብሔር ዊመ ያመልኩታልም በአምስተኛው ቀን እንስሳና አራዊት ሁሉ ያመለግፍታኣ ቦስውአተኛጡ ለእት የክፈቢል ምስጋና ይቀሮባኣ በሰባተኛው ቀን መላእክት ወደእግዚአብሔር ይገባሉ ከሱም ዘንድ ይወጣሉ በዚችው ዕሰት የሕያዋንን ሁሉ ልመናቸው ያቀርባሉና በስምንት ሰዓት ብሩዛን ሰማያውያን እግዚአብሔርን ያመሰግናሉ በዘጠኝ ሰዓት መላእክት ለእግዚአብሔር ይገዛሉ በልዑል እግዚአብሔር መንበር ፊትም ይቆማሉ በአሥር ሰዓት መንፈስቅዱስ በውሆች ላይ ያንዣብባል በዚህ ጊዜ አጋንንት ከውፃው ወጥተው ይባረራሉ ከውዛም ይወገዳሉ መንፈስቅዱስ በውሆች ላይ በያንዣብብ ኑሮ በዚችው ሰዓት ሁልጊዜ ማንም ሰው ውዛን ለመጠጣት ባልቻለም ነበር አጋንንትም የሰውን ሥጋዊ ሕይወት እያሳመሙ ሰውን ሁሉ በጨረሱ ነበር በዚችው ሰዓት ካህን የተቀደሰውን ዘይት በውሃ ጨምሮ በአጋንንት የተያዙና በሌላም ደዌ የተያዙትን በሽተኞች ቢቀባበት ካደረባቸው ደዌ ይፈወሳሉ በአሥራ አንድ ሰዓት ከቀኑ የጻድቃን ደስታ ይበዛል በአሥራሁለት ሰዓት ልዑል እግዚአብሔር የሁላቸውን የሰው ልጆች ጸሎትና ልመና ይቀበላል በምሽቱ አንድ ሰዓት አጋንንት ልዑል እግዚአብሔርን ህህህህህ«ፎከወዐሀበዐዘቲከዐ ልዑል ወአልቦሙ እከይ ላእለሰብእ ወኢመኑሂ እኩየ እስከይፌፅሙ ቅኔሆሥፖሙ በዳግም ሰዓተሌሲት ይሴብሕዎ ዓሣት ወኩሉ ዘይትሐወስ ውስተማይ አራዊት ወአናብርት ወበሳልስት ሰዓት ትሴብሆ እሳት ለእግዚአብሔር አስከመትሕተታሕቲት ወበዛቲ ሰዓት አይክል መኑሂ ተናግሮ ወበራብዕት ሰዓተሌሊት ይሴብሕዎ ሱራፌል በሐምስ ሰዓተ ሌሊት ይሴብሕዎ ማያት ዘመልዕተሰማያት ነበርኩ እንዘእአሰምዮሙ ለመላእክት በዛቲ ሰዓት እንዘይበርሑ ከመድምፀ መንኩራኩር ዓበይት ወአዲ ይፀርሑ መዋግዳት በቃለስብሐት ለቴር እግዚአብሔር ወበሳድስ ሰዓተሌሊት ይሴብሕዎ ለእግዚአብሔር ደመናት ወብርፃናት ወበረድ ወበሳብዕሰዓተ ሌሊት ብዙሕ ሱባዔ ይከውን በደሐሪ መዋዕል ይትፌፀም ኩሉ ወይበፅሕ ጊዜሁ ወትበልዕ ኩሎ ዘረከብከ ቅድመእግዚአብሔር ወትትቀደስ ምድር ወየሐውር ዲቤፃ እግዚአ አጋ እዝት ህህህህህ«ፎከወዐሀበዐዘቲከ ያመሰግኑታል በዚች ሰዓት ውስጥ ማነኛውንም ሠይጣናዊ ተግባራቸው ያቆማሉ የእግዚአብሔርንም ተገዢነታቸው እስኪወርሱ ድረስ በሰው ላይ አደጋ አያደርሱም በሁለተኛው ሰዓተሌሊት አሦችና ማነኛውም በውሃ ውስጥ የሚንቀሳቀስ አውሬዎችና ነብሮች እግዚአብሔርን ያመሰግኑታል በሦስተኛው ሰዓተሌሊት አሳት እግዚአብሔርን ታመሰግነዋለች የእላት ምሥጋና እስከመትሕተታሕቲት ይደርሳል በዚችው ስዓት ማንም መናገር አይችልም በአራተኛው ስዓተሌሊት ሱራፌል እግዚአብሔርን ያመሰግኑታል ባምስተኛው ሰዓተሌሊት ከሰማያት በላይ ያሉ ውሆች እግዚአብሔርን ያመሰግኑታል ከገነት በነበርኩ ጊዜ መላእክት በዚችው ሰዓት እግዚአብሔርን ሲያመሰግኑት እሰማቸው ነበር ድምዓቸውም እንደትላልቅ መንኩራኩር ይሰማኝ ነበር ሞገዶችም ለደገኛው እግዚአብሔር በከፍተኛ ድምፅ ምስጋና ሲያቀርቡ እስማ ነበር ከሌሊቱ በስድስት ሰዓት ደመናዎች ብርፃናትና በረድ እግዚአብሔርን ያመሰግናሉ ከሌሊቱ በሰባት ሰዓት የብዙ ሱባዔ ያርጋል ይፈፀማልም በኋለኛው ዘመን ሁሉ ይፈፀማል ጊዜውም ይደርሳል አንተም ያገኘኸውን ሁሉ ትበላለህ በእግዚአብሔር ፊት ምድርም ትቀደሳለች ወደሷም የጌቶች ጌታ እግዚአብሔር ይሄዳል ወጸሐፈ ሴት በማሕተሙ ዘንተ ትእዛዘ ወበማሕተመአቡሁ አዳም ወበማሕተመ እሙ ዋን ዝከሽነሪሥአ እምኔሁ እምጡስተት ገነት ውሉዱ ወውሉደውሉዱ እድወከንስት ወተጋብኡ ወባረኮም አዳም ወጸለየ ላእሴሆሙ አስተብቁአ ወሰዓለ በእንቲአሆሙ ከመይርከቡ ሣህለ ወዳሕና ወሰላመ ወሞተ አዳም በወ ዓመት ወተጋብኡ ለግንዘቱ ኩሎሙ ሠራዊተመላእክት በእንተዕበዩ ለአዳም ቅድመእግዚአብሔር ወገነዞ ሴት ወልዱ ወአንበሮ ውስተታቦት በምሥራቀገነት ኀበነበሩ ቀዳሚ አመያወፅኮኦሙ እግዚአብሔር እምውስተገነት ወሶበሞተ አዳም ፀልሙ ፀሐይ ወወርኀ ሰቡዓ መዋዕለ ወሰቡዓ ለያልየ ወእምዝ ነሥአ ሴት ወልዱ መፅሐፈ ትእዛዝ ወአንበራ ውስተ በዓተመዛግብት ምስለቁርባን ዘነሥአ ምስሌሁ እምውስተ ገነት ዝ ውእቱ ከርቤ ወርቀ ወዕጣነ ዘነገሮ አቡሁ አዳም ወይቤሎ ናሁ ይገብእ ዝንቱ ኀበጀ ነገሥት እምሰብዓሠገል ወይወስድዎ ስመድሐኔዓለም አመይትወለድ በሀገረ ቤተልሔም። ወይቤሎሙ ናሁ አእመርኩ አነ ከመእግዚአብሔር ልዑል ይትመዓዖሙ ሰአሉ ሕዝብ ወይትፋታሕ ላእሌሆሙ ፍትሐኩነኔ በአልቦ ምሕረት አንትሙሰ እለተረፍክሙ አበው ትውልደፃዛድቃን ቅዱሳን ኢታፅርዑ ተቀንዮ ቅድመእግዚአብሔር ወኩኑ ንፁሐነ ወፄራነ ወአእምሩ ከመአልቦ ቪበይትወለድ ድሕሬክሙ ዳግመ በዝንቱ በአበው ከእግዚአብሔር ፊትም ተገገርነትህን በእውነትና በቅንነት ግለዕ በዘመንህ ሁሉ ይህ ይሁን ተግባርህ ያሬድ ግንቦት አሥራ ሁለት ቀን በዕለተዓርብ በሦስት ሰዓት ሞተ ያሬድ ሲሞት ማቱሳላ ቪጠኝ መቶ ስድሳ አምስት ዓመት ሁኖት ነበር ልጁፄዔኖክ ገንዞ በመዛግብት ዋሻ አኖረው የቀሩትን የሴት ልጆች እግዚአብሔር ችላ አላቸው ሐጢአትን ወደዋታልና ከዚህም የተነሳ ተለያይተው ሁለት ክፍል ሆት ጨርሰውም ከደብርቅዱስ ለመውረድ ወጦደዱ ፄኖክ ማቱሳላላሜህና ኖህ ይህንን ሲሰሙ በጣም ስለነሱ መጥፋት አበኑ ሄናክ ሦስት መቶ ስድሳአምስት ዓመት ሲሆነውና ከያሬድ ሞት በኋላ አምስት ዓመት ለእግዚአብሔር ተገዢነቱን ካሳየ በኋላ እግዚአብሔር የአስተዋይነትን ልቡና ሠጠው ወደሱ እንደሚወስደውም አስረዳው በዚህ ጊዜ ፄኖክ ማቱሳላን ላሜህንና ኖኀን ጠራቸው እንዲህም አላቸው እነሆ ልዑል እግዚአብሔር በነሱ ላይ ቁጣውን እንደሚገልፅ አወቅሁ በነሱ ላይ እጅግ የፍርድ ቅጣት ያወርዳል ቁጣውም ምህረት የሌለበት ቁጣ ነው እናንተ ግን ቅዱሳን ተተክታቹኋል ከእግዚአብሔር ፊት ተገዢነታችሁን አታሳጉሉ ንዑሐን ሁናችሁ በደግነት ኑሩ በቢሁ እንደሌለም ሕዝቦቹንም በደብር ቅዱስ የሚወለድ ዕወቁ ህህህህህ«ፎከዐህበዐዘቲከዐ ላሜህ ወኖኅ ደብርቅዱስ ወኢመነዚ እምአበው ዘይኬንን ሕዝቦ ለመምራት የሚችል በአበው አካሄድ ማንም አይኖርም ወፈዒም ሄኖክ ዘንተ ነገረ ተመይጦ ውስተሕይጦት ፄኖክ ይህንን ንግግሩ ሲጨርስ ጦደሕይወት ተመለሰ ወአንበሮ እግዚአብሔር አውዳ ለገነት ውስተብሔር ዘአልቦ እግዚአብሔርም በገነት አደባባይ አስቀመጠው በቪዚሆሁ ት ውስቴታ ሞት ወእለተርፉ እምውሉደሴት ወረዱ የለም የቀሩት የሴት ልጆች ግን ማንም ሳያስገድዳቸው በሙሉ እምደብር ቅዱስ ኀበሐደረ ቃየል ወኪተርፉ ታየል ወደሚኖርበት ምድር ተሟጥጠው ወረዱ ከነሱ ውስጥ እምውስቴቶሙ ላአእለደብር ቅዱስ ከእንበለ አከበው ማቱሳላ ማንም በደብር ቅዱስ አልቀረም ላሜህ ማቱሳላና ኖኀ ብቻ ቀሩ ጻድቁ ኖኅም በድንግልና ራሱን አምስት መቶ ዓመት ጠበቀ ከዚህም የተነሳ እግዚአብሔር ኖኀን ዛይከል የተባለችውን የፄኖክ ወዓቀበ ኖኀ በድንግልና ርእሶ ዓመተ ወእምዝ ተናገሮ እግዚአብሔር መሐሪ ወአዞ ያውስብ ብእሲተ እንተስማ ፃይከል ወለተናሙስ ወልደፄኖክ እሁሁ ለማቱላላ ልጅ የማቱሳላ ወንድም ልጅ ናማስን እንዲያገባት እዘዘው ወከሰተ እግዚአብሔር ሰለናኀ በእንተአይህ ከመይመፅኦ እግዚአብሔር ስለአይህ አመጣጥም ገለፀለተ የጥፋት ውፃ ውስተዓለም ወየሐዕባ ለኩላ ምድር ወነገሮ ከመይከውን ተነስቶ በዝሙት የረከሰችውን ዓለም እንደሚያጥባት ነገረው ዝንቱ እምድሕረ ዓመት ወአዘዞ ይግበር ታቦተ ይህም ካንድ መቶ ዓመት በቷላ እንደሚፈፀም ገለፀለት ከወዲሁ ለመድሐኒቱ ወመድሐኒተውሉዱ ጀምሮም ለራሱና ለቤተሰቡ ድሕነት መርከብን እንዲዘጋጅ አዘዘ ወአዲ አዘዞ ይሞትር እምዕፀው እምላእለደብር ቅዱስ እግዚአብሔር በድጋሚ ከደብር ቅዱስ ዛፎችን ይቁቄርጥ ዘንድ ወአንበሮሙ ለዕፀው ውስተማሕደረውሉደቃየል በህየ አዘዘው እሱም ከደብረቅዱስ ቄርጦ በቃየል ልጆች ማደርያ ይገብር ታቦተ ዘኑ በእመት ወግድሙ በእመት አስቀመጠው በዚሁም ሶስት መቶ ክንድ ርዝመት ጐድኑ አምሳ ወቆሙ ወግድመርእአሱ ወወፅ በእመት ክንድ የራሱ ጐድንና ቁመቱ ሰላሳ ክንድ የሆነ መርከብን መሥራት ጀመረ ወይግበር ውስቴቱ ዮጅ ማሕደረ ከመይኩን ታሕታይ በዚሁ መርኮብ ውስጥ ሦስት ክፍሎችን ይሠራል ታችኛው ማሕደር ለአራዊት ወለእንስሣ ወማእከላይ ማሕደር ክፍል ለከውሬዎችና ለእንስሳ ማደርያ ይሆናል መካከለኛው ህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘቲከዐ ከመይኩን ሎቱ ወለብእሲቱ ወለውሉዱ ወለአንስቲያሆሙ ለሲሳይ ከነኑ ወይግበር ውስቴታ መሙጮዳየማይ ጦመዛግብት ወይገብር ውስቴታ መጥቅዓ እምዕዐወሊባኖዣስ እመት ወግድመሙ ፅ አመት ወሶበአሐዘ ይግበር ታቦተ በነግህ ከመይትጋብኩ ለተግባሮሙ ከመይትጋብኡ ለምሣሕ ወሶበየዓርብ ውስተአብያቲሆሙ ህተሥአሎ ይጠቅፅ ኩሎ ዕለተ የጊቤ ወበጊዜ ቀትር ከመይትጋብኩ ወእመቦ በእንተተግባሩ ይነግሮ ከመእግዚአብሔር ይፊፈነ ማየአይኀ ወየሐዕባ ለኩላ ምድር ውእቱሰ ይገብር ታቦተ ከመያድሕን ርእሶ ወብእሲቶ ወውሉዶ በውስቱታ ወሰምዓ ናህ ትእዛክእግዚአብሔር ወአውሰበ ብአሲተ ወእምድሕረ ዓመት ወለዴ ውሉደ ተባዕተ ዘውእቶሙ ሌም ካሞ ወያፌት ወአውሰቡ አዋልዲሁ ለማቱሳላ ወሶበፈፀመ ኖኀ ገቢሮታ ለታቦት በከመአዞ እግዚአብሔር ማቱሳላ አሐክ ለመዊተ ወተጋብኡ ኀቤሁ ሳሜህ ናኀ ሴም ወካም ወአንስቲያሆሙ ወዐለየ ላአሌሆሙ ማቱሳላ ወባረከሙ ወአስተብቀአ ህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘቲከዐ ክፍል ለራሱ ለሚስቱ ለልጆቹና ለሚስቶቻቸው የውሃመጠራቀምያ ገንዳንም ሠራ ከዚሁም ይሆናል በተጨማሪ ሦስት ክንድ ርዝማኔና አንድ ክንድ ጉድን ያሰው ደዐል ከሊባኖስ ዕንጨት ሠራ መርከቡን በሚሠራበት ጊዜ ሁልጊዜ ጧት ጧት ለሥራ እንዲሠበሰቡ ደወል ይደውሳል ቀትር ሲሆን ምሳ ለመብላት እንዲሰበሰቡ ይደውላል ቀነ አልፎ ምሽት ሲሆን ወደየቤታቸው እንዲገቡ ይደውሳል መርከቡን ለምን እንደሚሠራው ጠያቂ ቢነሳበት እግዚአብሔር ይህቺን የረከሰች ምድር የጥፋት እንደሚያከንምና በዚሁም ምክንያት ራሱን ሚስቱን ልዶቹንና ሚስቶቻቸውን ለማዳጎ መታዘዙን ይገልፅለታል ኖጎ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ሰሞቶ ሚስት አገባ ካገባ በአርባ ዓመቱ ሦስቱን ሴሞ ካሞና ያፌትን ወለዳቸው ሦስቱን ወንዶች በቅደምተከተል ወለዳቸው የኖኀ ልጆች የማቱሳላ ልጆችን አገቡ ኖሕ እግዚአብሔር የመርከቧን ሥራ እንደፈፀመ ማቱሳላ ሊሞት ለማጠብ ውፃን መርከብን እንዲሠራ እንዳዘበው ተቃረበ ናኀ ሴምና ያፌት ወደማቱሳላ ተሰበሰቡ ማቱሳላም በነሱ ላይና በሚስቶቻቸው ላይ ጸለየ ባረካቸውም ስለነሱም ወደእግዚአብሔር ጋር ጋታ » ድራ በእንቲአሆሙ እንዘይበኪ ወየሐክን ወይቤሎሙ አልቦ ተርፉ ላእለዝንቱ ደብር ትዳዱስ እምኩሉመ አሕዛብ ወኢመነዚ ዘእንበሌክሙ ወእግዚአብሔር አኦምሳላከአበዊ ዘፈጠሮ ለአቡነ አዳም ወለእምነ ሄዋን ወባረከ ላእአሌሆሙ ወመልአ ምድረ ርኦሙ። እስመመካን ኀበተቀብረ ሥጋሁ በህየ ይከው መድሐኒቱ ህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘቲከዐ ከደብር ቅዱስም ውረድ ያባታችን አዳም ሥጋንም ካንተ ጋር ውለድ እግዚአብሔር እንድትሠራት ካዘዘህ መርከብ ውስጥም አስቀምጣት ቁርባን ወርት ከርቤና ዕጣንንም ከአዳም ጋ ቦሳይ አስቀምጥ የቀሩትንም አበው ሥጋ ከደብር ቅዱስ አውርደህ በአዳም ሥጋ ግራናቀኝ አስቀምጠው የአባታችን አዳም ሥጋም በአበው ሥጋ ማሕል ይቀመጥ ለራስህም ማደርያ በመርከቧ ላይ ሥራ ከመርከቡ በስተምሥራቅ ክፍል ላንተና ለልጆችህ ለሚስትህም ለልጆችህም ሚስቶች ክፍል ትሠራለህ በስተምዕራቡም ክፍል መኖርያቸው ይሁን በዚሁ ለመብልና ለመጠጥ ይሰብሰቡ ከመርከቧ እስክትወጣ ድረስም ከዚሁ ሁናችሁ ወደውጭ ተመልከቱ የጥፋት ውዛ ከምድር ሲወገድ በምድር ስትኖሩ ያንጊዜ በሕብረት እየተስበሰባችሁ ብሉ ጠጡ በእግዚአብሔር ፊትና በአዳም ሥጋ ፊትም በቅድስናና በንፅሕና በቅንነትና በፅድቅ ከመገዛት ወደኋላ አትበሉ ከታቦት ከወጣችሁ በኋላ ያን ጊዘ ወርቅን ከርቤን ዕጣንን ከገነት የወጡ ከምድር በስተምሥራቅ አስቀምጥ አንተም ከዚሁ ክፍል ከቤተሰቦችህ ጋር ትኖራለህ ከዚህ ዓለምም የምትለይበትን ጊዜ ሲደርስ ልጅህ ሴምን ያባታችን አዳምን ሥጋ ይውሰድና በምድር ላይ በክብር ቀብሮ ያስቀምጠው የአዳም ሥጋ በተቀበረበት ለልጅ ልጆቹ መድሐኒት ይሆናል ወመድሐኒተ ውሉዱ በኀበይትቀበር ሥጋሁ በህየ ስብአሲ እምውሉዱ ከመይትተነይ ቅድመሥጋሁ ለአቡነ አዳም ወይግበር ክህነተ ቅድመ አግዚአብሔር ወይኩን ንዑሐ ኩሎ መዋዕለ ሕይወቱ ወአዝዞ ኢይስተይ ሜስ ወኢይክዓው ደመ ወኢይላዒ ርእሶ ወኢይምትር ፅፍሮ ወበህየ ኢያቅርብ ቁርባነ ዘእንስሳ አላ ይኩን መሥዋዕቱ ንፁሐ ሕብስተሥንዳሌ ወፍሬወይን ወናሁ መልአከ እግዚአብሔር የሐውር ቅድሜሁ ለዝንቱ ሕሩይ ብእሲ ያብፅሖ ውስተመካን ዘድልው ይትቀበር ሥጋሁ ሰአቡነአዳም ወአዲ አዝዝ ይኩን ልብሉ እምአነዳማእሰእንስሳ እስመውእቱ ካህነ ለእግዚአብሔር ዘሐረዮ ወቀደሰሶ ወፈጺሞ ማቱሳላ ዘንተ ትእዛዘ አንብዑ ወረደ እሞብዝሐኀዘነኑ ወሞተ በእለተእሁድ አመፅ ለመጋቢት ወኮነ መዋዕለ ሕይወቱ ወሀ ዓመት ወገነዞ ወልዱ ላሜህ ወአንበሮ ውስተበዓተ መዛግብትኀበ ሃለው አበው ቅዱላን ወለፃው በእንቲአሁ ፅለተ ወእምድሕሬሁ ሐመ ላሜህ ወአዘዞ ለወልዱ ኖሕ በከመአዘዞ አቡሁ ማቱሳላ ወሞተ በሐሙስ ዕለት አመጽወጵጳ ለመስከረም ወአመኮኖ ለሴም ወ ዓመት ወገነዞ ወልዱ ኖኀ ወአንበሮ ውስተበዓተ ላይ አንድ ቅዱስ ሰው እግዚአብሔርን በክህነት ለአገልግሎት ይህ ሰው በንዕሕና በቅድስና በአዳም ሥጋም እያገለገለ ይኑኙር ይኙር እንዳያፈስ ራሱን እንዳይላጭ በዚሁም የስንዴ ሕብስትንና ጠጅ እንዳይጠጣ ደም ጥፍሩንም እንዳይቁርጥ እበዘው ከወይን ፍሬ የተጨመቀ ወይን ብቻ ቁርባን እንዲያቀርብ ይሁን እነሆ አባታችን አዳም ሊቀበርበት ወደተዘጋጀው ያደርሰው ዘንድ የእግዚአብሔር መልአክ ከፊት ለፊቱ ይፄዳል ዳግመኛም ልብሱ ከእንስሳት ቁርበት የተሠራ ብቻ እንዲሆን አድርግ እሰ እግዚአብሔር የመረጠውና የቀደሰው የእግዚአብሔር ካህን ነውና ይህን ሁሉ ትእዛዝ ተናግሮ በፈፀመ ጊዜ ማቱሳላ ከኀዘት ብዛት የተነሳ አለቀሰ እንባውም ወረደ በአለተአሁድ መጋቢት አንድ ቀንም ሞተ የሞተው በዘጠኝ መቶ ስድሳ ዘጠኝ ዓመቱ ነው ላሜህ ልጁ ገንዞ በቤተመዛግብት ቀበረው ቤተመዛግብቱ የቅዱሳን አበው ዓፅም ያረፈፈት ነው ስለሱም አርባ ቀን አለቀሱ ከሱ በኋላ ላሜህ ታመመ ልጁ ናኅንም አባቱ ማቱሳላ እንዳዘዘው አዘዘው ላሜህ በዕለተ ሐሙስ መስከረም ፃያ አንድ ቀን የኖኀ ልጅ ሴም የስድሳ ስምንት ዓመት እያለ ሞተ ልጁ ኖኀም ገነዘው በቤተመዛግብትም ህህባለህ ፍየከሀበቲከ« ተሠፕን መዛግብት ወሐዘኑ በእንቲአሁ ዕለተ ወተርፉ ኩሎሙ አበው ምስለኖኀ ወልዱ ውስተደብር ቅዱስ ወፀንሳ አዋልዲሁ ለቃየል እምውሉደሴት ወወለዳ ውሉደ ሐያላነ ወፅኑዓነ ዘይቤ መፅሐፍ ከመመሳእክት ወረዱ ዲበምድር ወተደመሩ ምስለአንስት ዘኢኮነ ከማሁ አላ ባህቱ ተብህለ ዝንቱ ነገር በእንተውሉደሴት ዘወረዱ እምደብር ቅዱስ ወተደመሩ ምስለአዋልዲሁ ለቃየል እስመእግዚአብሔር ልዑል ትካት ሰመዮሙ አማልክት አንትሙ ወደቂቀልዑል ኩልክሙ ወሶበወረዱ እምደብር ቅዱስ ወተደመሩ ምስለአዋልዲሁ ለቃየል ወይቤ በእንቲአሆሙ አንስ እቤ አማልክት አንትሙ ወደቂቀልዑል ኩልክሙ አንትሙሰ ከመሰብእ ትመውቱ ወከመአሐዱ እመላእክት ትወድቁ ወለመንፈሳውያን ከመሰብእ ኢኮነፍጥረቶሙ ወአልቦ ላእሌሆሙ ፍትወተሥጋ ወሶበይሄሉ ላእሌሆሙ ፍትወተ ሥጋ ከመሰብእ እምኢሐደትጉ አጋንንት ወኢአሐተኒ እምአንስት ወእምተደመሩ ምስሌሆን ወእምአማስኑ ኩላ ቀበረው ስለሱም ሕዝቦቹ አርባ ቀን አለቀሱ አበው በሙሉ እስከዚህ ጊዜ ድረስ ከኖኀ ጋር በደብር ቅዱስ ነበሩ ኣኳነላነጋንፓ እጃች ። የአብርፃም ይስሐቅና ያእቆብ አምሳክ እኔ ነኝ ምሕረቴና ምስጢሬ አይታወቅም ነገር ግን ያንተ አእምሮ ሊቀበለው የማይችለውን ምሥጢር እነግርዛለሁ የመንግሥተ ሰማያት መክፈቻን ሠጥቸዛለሁና የሲኦል በሮች የማይበረቱባትን መንግሥተ ሰማያት ትዘጋና ትከፍት ዘንድ የወደድከውንም ታደርግ ዘንድ እንዲህም አለኝ የፊት እኔ ነን የኋላም እኔ ነኝ የምገድልም እኔ ነኝ የምፈውስ እኔ ነኝ አ በአብና በመንፈስ ቅዱስ አለሁ አብና መንፈስቅዱስምፖ በነ ህልዋን ናቸው በሥላሴ አንድነት እኔ አለሁ ሰማይ መንበሬ ነው ምድርም የእግሬ መርገጫ ናት ከኔ ፊት የሚቆም ማን ነው በአርአያየና በምሳሌየ አዳምን ፈጠርኩት በሱ ላይም የሕይወት እስትንፋስ እፍ አልኩበት በሱ ላይ ነባቢት ነፍስን አሳደርኩበት እቺም የማትሞት ናት በምልክትና በአምሳል አትታወቅም በመላእክት ምሳሌነትም አትታወቅም ከሰማያት መንበሩ የወደቀው ዲያብሎስንም እንዲቃወመው አደረግሁት ጴጥሮስ ሆይ እኔ ልጁ እንደሆንኩ አብ ገሰጠልህ ከሱ ጋር አንድ እንደሆንኩም አስረዳህ ጴጥሮስ ሆይ እኛ መላእክትን በፈጠርናቸው ጊዜ አዳምን ፈጠርነው በፀጋየም ቤተክርስቲያንን ሠራቷት አፍላግንና ፅዕዋትንም በሷ ላይ ወዕዐወ ይእቲ መንፈሳዊተ እንተትትሌዓል መልእልተኩሉ አድባር ወድ በእመተ መንፈስ ቅዱስ ወአውሳእኩ ወእቤሎ እግዚእየ ሚመጠነ ዕመተ መንፈስቅዱስ ወይቤለኒ መጠነመዝራእት ወእራኀየ ዘሰፋሕኩ ዲበመስቀል ወመጠኑት ለዝ እምሥራቅ እስከምዕራብ ኦ ጴጥሮስ ዘተከልኩ ዕፀ መንፈሳዊተ ውስተ ገነት ወገበርኩ ውስቴታ ኩሎ ሠናያተ ከመእፈፅም በላዕሌዛ ክብርየ ወስብሐትየ ወረሰይክዋ ላቲ ገነተ በአምሳለ ቤተቤተክርስቲያን እንተ በሰማያት ወአስተዳሎኩዋ ለደናግል ወለመሐይምናን ኑኃ ወግድማ ለቤተክርስቷያን መጠነ ዕባያ ለኤዶም ገነተ ትፍሥሕት ዘረሰይክዋ ማሕደረ መንፈሳውያን ደቂቀ አዳም ወፈናክዎ ለፈያታዊ ቅድሜየ ውስተ ገነት ይዜት ዜና ዕርገትየ ውስተ ሰማያት ኀበአብ ኦ ጴጥሮስ እከሥት ለከ ምሥጢራትየ ዘተሥእልከኒ ወትሬኢ በዓዕይንቲክከ ውስ ሰማያት ኅበ አብ ወውእተ ጊዜ ሰገድኩ ቅድሜሁ ወእቤ እግዚእየ ወአምላኪየ አንተ ተአምር መጠነአፈቅረከ ወበከመ ሾምኩ ቤተክርስቲያን ከአንድ በላይ ከተራሮችም ክፍ እንድትል አደረግሁዋት ይህም በመንፈስ ቅዱስ ነው እኔም መለስኩ እንዲህም አልኩት በመንፈስቅዱስ ክንድ ስንት ያህል ነው አልኩት እሱም መጠት የሚለካው አጆቼን በመስቀል ግራና ቀኝ ዘርግቼና ማሕል እጄም በመስቀል ላይ በዘረጋሁበት ነው የዚህም መጠነ ከምሥራቅ ተነስቶ እስከ ምዕራብ ይደርሳል ጴጥሮስ ሆይ በገነት የተከልኩዋት መንፈሳዊቷ ዕፅና በሷም ላይ መልካምን ሁሉ ያደረግሁ በሷ ላይ ክብሬንና ምሥጋናየን እገልፅ ዜንድ ነው ገነትንም አደረግሁዋት የቤተክርስቲያን ምሳሌነትም ሠጠኋት እቺም ቤትክርስቲያን በገነት ያለች ናት እቺንም ቤተክርስቲያን ለመሐይምናንና ለደናግል እንድትሆን አዘጋጀሏት ርዝመቷና ስፋትዋ መንፈሳውያን የአዳም ልጆች በሚኖሩበት ገነት ኤዶም መጠን ነው የተሠራችው ፈያታዊ ዘየማንንም በሰማያት የፅርገቴን ዜና ከአብ ዘንድ እንዲናገር ላክሁት ጴጥሮስ ሆይ ምሥጢሮቼን እገልፅልፃለሁ ይህንንም ለምነኸኛል ስለዚህ በሰማያት ያለውን ከአብ ዘንድ ታያለህ በዚህ ጊዜ ከፊቱ ስገድኩ እንዲህም አልኩ ጌታዬና አምላኬ ሆይ ልዕልናና ግርማህ አወቅ ዘንድ እነሆ የክብርህ ህህህህህፎቲከክበዐፒከህ አአምን ብከ ናሁ አለበውከኒ ዕበየ ክብርከ ወግርማከ ወይእዜኒ አጠይቀኒ ኩሎ ዘከመትፈጥሩ ሰማያት ወመላእክት ወሥልጣናት ስነ ፆታሆሙ ወአርአያሆሙ ከመአርአያሰብእኑ ከመጽላሎት ቦሙኑ እንከ ኑኀ ወግድም ወአይ ጊዜ ፈጠርኮሙ እምቅድመትፍጥርኑ ሰማያተ ወምድረ ወሚመ እምድሕሬሁ በአይወርሕ ፈጠርኮሙ ወበአይ ሰዓት ቦሙኑ ኀጢአት ከመ ሰብእ ወአእምሮ ወሰሚዕ ወርእይ ወሕሊና ነሰሕሳኅ ኑ አርአያሆሙ አው ዘዘዚአሆሙ ራእዮሙ ወውሉጥ እንከ ራእዮሙ ወሚም ወዘከመ እፎ ይወፅእ እምኔሆሙ ድምፀቃሎሙ እስመ አልቦሙ ሥጋ እፎ ይከውን ነቢብ እምኀበ ዘአልቦ ልሣን ምንተይከውን እምድሕረትንሣኤ ሙታን ወአውሥአ ወይቤለኒ ጴጥሮስ ናሁ ተሰዓልከኒ ዕፁበ ነገረ ዘኢየአምር ሕሊና ጥበቢሆሙ ለሰብእ ወይእዜኒ ስማዕ ወለቡ ቪእነግረከ ቀዳሚ ወርኀ ዘፈጠርኩ ኔሳን ዘውእቱ ሚያዝያ ያስተዋይነትህን መንገድ ገለጥክልኝ እፄ እንደማምንህና እንደማፈቅርህ አንተ ታውቃለህ አሁንም ሰማዮች መላእክትና ሥልጣናት እንዴት እንደተፈጠሩ አስረዳኝ ስንት መዓርጋት አሉዋቸው አርአያቸውስ የሰው አርአያ ያለው ነውን እንደጥላ ናቸውን ጉድንና ቁመትስ አላቸውን በየትኛውስ ጊዜ ፈጠርካቸው ሰማይንና ምድርን ከመፍጠርህ በፊት ነውስ ወይ በኋላ በየትኛው ወር ፈጠርካቸው በየትኛውስ ሰዓት በአምላካዊ ሥልጣንህ ሊፈጠሩ ቻሉ እንደሰው ሐጢአት ሊኖራቸው ይችላልን አአምሮ መሥማት ማየትና ማሰብስ ተሠጥቶአቸዋልን ይንቀሳቀሳሉን መልካቸውስ ተመሳሳይ ነውን ወይስ ይለያያሉ ወይም ደግሞ ቁመናቸውና ምስጋናቸው ይለያያል ወይስ አንድ ነው የቃላቸውስ ድምዕ እንዴት ሊሰማ ይችላል ሥጋ አልለበሱምና ንባባቸው እንዴት ሊታወቅ ይችላል ልሣን ከሌለው ፍጡር ንግግር እንዴት ይሰማል ከሙታን በኋላስ እነዚህ እንዴት ይሆናሉ ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስም መለሰና እንዲህ አለኝ ጴጥሮስ ሆይ እነሆ አስደናቂ ጥያቄን ጠየቅኸኝ ይህን የሰዎች የጥበብ አስተሳሰብ ሲደርስበት የማይችል ነው አሁንም የምነግርህን ልብ ብለህ ስማ ፍጥረትን የጀመርኩበት ወር ኔሳን ይባላል አሱም ወርሐሚያሽዝያ ነው ህህህህህ«ፎከወዐበዐዘቲከዐ ወቀዳሚት ዕለት ዘፈጠርኩ ዕለተእሁድ ወበቀዳሚት ስዓት ክዘዕለተ እሁድ ፈጠርክዎ ለሰማይ ወለኩሉሙመ መላእክት ወዝንቱ አሃ ለሙሴ ፀበዓርብ ዕለተ በተዳሚሜት ሰዓት አድሐዕክዎ ለዲያብሎስ ፀነስትክዎ ለጳኒያፖክሱፀ ወጠነስትክዎ አመንበሩ ለቢውየ ሕሊናሁ ዘሐለየ ይረሲ ክብሮ ለመንግሥትየ ወአነኒ ረሰይክዎ ነኪረ አምስብሐትየ ወምትኑነ እምክብርየ እስመሐለየ ትዕቢተ እኩየ ወአውላአክዎ ወእቤሎ አግዚእየ ወአምላኪየ ወመድኀንየ ኢየሱስክርስቶስ ለምንት እንከ ፈጠርኮ ዘለሊከ አቅደሞከ አእምሮ ከመትረስዮ ስይጣነ በዕልወቱ ወይቤለኒ ኦ ጴጥሮስ ናሁ ቀደምኩ አእምሮ ከመ ዝንቱ ዕልው ያምዕዓኒ አላ ባህቱ ፈጠርክዎ ከመይትገሠዕ በዘአነ አምፃዓእኩ ኩነኔ ላእሌሁ ከመኢይሄፄሊ ካልእ መልአክ ምክረ እኩየ ወዕልወተ ከመዲያብሎስ ለሊሁ በፈቃዱ አጥረየ ዕልወተ አኮ ባእድ ከአገበሮ ዓለሊዐ ሶበ ስኮነ እምኅቤየ ገቢረ ዕልወት ላዕሌሁ እምኢረከበ ኩነኔ ወእምኢሠዓርክዎ አላ ለሊሁ በፈቃዱ ሐለየ ለርእሱ መንበረ ክብር ወስብሐት ሊተሰ ኢተሠወረኒ በሀሎ ይመዕአላአሴሁ መፍጠርን የጀመርኩበትንም እለት እለተ እሁድ ናት ከዕለታቱ በመጀመሪያው ሰዓት ሰማይን ፈጠርኩት መላአክትንም ሁሉ ፈጠርኩ ይህንንም ለሙሴ አልነገርኩተም በፅለተዓርብ በመጀመርያው ሰዓትም ዲያብሉስን አኗክምኩት ከመንበሩም ነቀልኩት አሱ መንግሥቱን በለና ተመኝቷልና መንግሥቴንም አንደተመነና አንደፈለገም አውቄአለሁና እኔም ከምስጋናየ እንዲለይ አደረግሁት ከክብሬሦ አወ እንዲናቅ አደረግሁት አሱ ትዕቢተና ሁኗልና ከሳቡ ሁሉ ትዕቢትና መጥፎ ምክርም ሁኗልና አኔዖፖ መልሼ አ አልኩት ጌታዬ መድሐኒቴና አምላኬሆይ አንተ በክእጻጸ ዛፉ ሠይጣን እንደሚሆን አስቀድመህ እያወቅህ ለምን ሪ እንዲህም ብሉ መለሰልኝ ጴጥሮስ ሆይ ይህ ከሕጠዳ እኔን እንደሚያስቁጣኝ አስቀድሜ አውቅ ነበር ነ ን ዝት ላይ ባመጣሁት ኩነኔ ይቀጣ ዘንድና አንዴሱም ሌላ መሥልአኦክ ከሐዲነትን እንዳያስብ ለማድረግ ፈጠርኩት ዲያብሎስ ማንም ሳያስገድደው በገዛራሱ ከሐዲነትን ገንዘብ አደረገ ነገር ግን እኔ በክብር ፈጠርኩት በምሕረትም ፈጠርከ ነገር ግን ከፍ ባደረግሁት ጊዜ እሱ ሲክደኝ አወረድኩ የተላየና የራቀም ፍጡር አደረግሁት የበታችም እንዲሆን አደረግሁት በምድር ሁሉም የተጠላ ሆነ ሕዝብ ሁሉ ይጠሉታል ህህህህህ«ፎቪከዐበዐዘቲከዐ ኦ ጴጥሮስ በከመፈጠርኩ ኩሎ በምሕረት ከማሁ ፈጠርክዎ ሎቱኒ ወኢአዘዝክዎ ይግበር እኩየ አላባሕቱ ለሊሁ ገብረ ዘከመይዔድም ልቡ ወአንስ አልቦ ዘፈጠርኩ ወኢመነሂ ዘእንበለ አቅድም አእምሮ ዘይከውን በደሐሪ ወእሉ ዘይትኤዘዙ ሲተ ከመ ኢይ ሕድግ ዘፃለይኩ እፍጥር ዘእንበለ ሕፀት ወፈጠርኩ ኩሎ ዘሀለይኩ በፍቅር ወበአእምሮ ፈጠርክዎ ለዲያብሎስ ወአዕበይክዎ እምኩሎሙ መላእክት ወረሰይክዎ ቅሩበ ኀቤየ ወአቅደምኩ አአምሮ ከመአልቦ ዘየአሉ ትእዛዝየ እምኩሎሙ መሳእክት ዘእንበሌሁ ወአልአልኩ መንበሮ እምኩሎሙ መላእክት ከመኢይርከብ ላእሌየ ምክንያተ ወኢይበል አዕበይከ እምኔየ ካልአነ መላእክተ እምእለ ከማየ ወበእንተዝ ዓለውኩ ትእዛዘከ ለጸመክንዮ ፅልወት ትካትሰ ቅሩብ ውእቱ ኀቤየ ወይቀውም ቅድመመንበርየ ወይእሕዝ መንጦላዕተ ለቅኔ ዚአየ እንዘ ይነብብ ስብሐተ በውስተ ሠራዊተ መላእክት እለ እምታሕቴሁ ፈጠርክዎሙ። አዳም እብድ ሁኖ አልተፈጠረም አስተዋይ ብልሐተኛ ሁኖ ነው የተፈጠረው ከጥበቡ ብዛት የተነሳም ፍጡራንን ሁሉ በየስማቸው ሰየሞአቸው ጴጥሮስ ሆይ በገነት ውስጥ ያሱ ዛፎች መላእክት ናቸው በሌላ በኩል የገነት ዛፎች እኛ ነኝ መልካሙንና ክፍውን የሚያሳውቀው የገነት ዛፍ ማለት እኛ ነን ጴጥሮስ ሆይ የሕይወት ዛፍ ማለት እኔ ነኝ የምሕረትም ዛፍ ነኝ ከኔ የበላ የዘልዓለም ሕይወት አለው አባቴ የርትእ ዛፍ ነው የዕቅድም ዛፍ ነው እኔ ደግሞ ይቅርታና ምሕረት ነኝ መንፈስ ቅዱስም የሕወት ዛፍ ነው ጴጥሮስ ሆይ ጨለማ ወደገነት አይገባም ገነት ሁለንትንዋ ብረፃን ናት ይህም ብርዛን ከፀሐይ ብርፃን ይበልጣል የሚመሳሰለውም የለም በገነት ለሚገኘው መዓዛም የሚስተካከለው የለም ሞት በገነት የለም በገነት ለሚኖሩ ህህህህህ«ፎቲከወዐህበዐዘቲከዐ ኢይበውእ ህየ ርኩሰት ወዕልወት ርኩሳን ወዕልዋን ኢይበውእዋ ወኢይዐራዕ እምውስቴታ ስብሐት መዓልተ ወሌሊተ ከመኢየሩሳሌም እንተ በሰማያት ወይፈደፍድ ብርፃና እምነ ፀሐይ ዘኢይክል ልሣነ ስብእ ዜንዎቶ አስመ ዕንዓ ኀይልየ ወብረፃንየ ወግርማየ የሕድር ላዕሌየ ኦ ጴጥሮስ ዛደግክዋ ለገነት ወአንበርክዋ ታሕተ መንበረ መንግ ሥትየ ኦ ጴጥሮስ ዛቲ ገነት ድሉት ይእቲ ለኅሩያንየ እስ አሥመሩኒ በሕይወቶሙ ኦጴጥሮስ አልቦ ውስተ ገነት ክረምት ወኢሐጋይ ወአልቦ ወስቴታ ፍትወተ ዝንቱ ዓለም ኢበሊዕ ወኢስትይ እስመ ዔና መዓዛዛ ያፀግብ ነፍሳተ ወለእለ ይነብሩ ውስቴታ አልቦሙ ሕሊና ትካዘ ዝንቱ ዓለም ኢይርህቡ ወኢይዐምኡ ወኢይፈቅዱ ትዕይርተ ወትዝሕርተ ወኢየዓርቁ ቄፅለ በለስ ዘተሰምየ ወከመ ይልበሱ አዳም ወፄዋን አኮ ቁፅለ በለስ አላ ፀጋ ውእቱ ኦ ጴጥሮስ ኩሉ ግብራ ለገነት መንክር ወመድምም ሕመም ደዌ ሞት የለባቸውም ወደገነት ህግአፍራሽነት ተላላፊነትና ርኩሰት አይገባም ህግ ተላላፊዎችና ርኩሳት ወደገነት አይገቡም በገነት ሌትና ቀን ምሥጋና አይታጐልም ይህም አኳን አንደ ሰማያዊቷ ኢየሩሳሌም ያለ ነው የገነት ብርሃን ከፀሐይ ብርፃን ይበልጣል የዚህ ብርዛን መጠን በሰው አንደበት ሊገለፅ አይችልም የራሴ ግርማ ፅናት ኃይሌና ብርዛኔ በኔ ላይ ያለ ነውና ጴጥሮስ ሆይ ገነትን አከበርኩዋት በመንግሥቴ በታችም አስቀመጥኩዋት ጴጥሮስ ሆይ እቺ ገነት ለደጋግ ሰዎች ብቻ የተዘጋጀች ናት ደጋግ ሰዎች ማለትም በሕይወት ዘመናቸው ፈቃዴን የፈፀሙ ናቸው ጴጥሮስ ሆይ በገነት ክረምት የለም በጋም የለም የዚህ ዓለም ፍትወት የለም ሠብል መጠጥ የለም በዚችው በተመረጠችውና በተቀደሰችው ገነት የሚኖሩ ሁሉ በሷ በሚፈልቀው መልካም መዓዛ ይኖራሉ በዚችው ገነት ውስጥ ለሚኖሩ ሁሉ የዚህ ዓለም ጣጣ ውጣውረድ የለባቸውም አይራቡም አይጠሙም መገዳደርም ሆነ መታበይ በነሱ ዘንድ ፈዕሞ አይታወቅም የለምም በፀጋ የተዋቡ ስለሆኑም አይራቁቱም የበለስ ቅጠልን አዳምና ሄዋን እንደለበሱ የሚባለው እነሱ ለብሰውት አይደለም ፀጋ ሲለያቸው ሐፍረታቸውን በእጃቸው ነው የሸፈኑት ጴጥሮስ ሆይ የገነት አሠራር እጅግ አስደናቂና ህህህህህ«ፎከወዐህበዐዘቲከ መንግሥተ ሰማያት የዓቢ ወትከብር ወትትሌዓል እምኔፃ ወኩሉ ዘድልው ለወንግሥተ ሰማያት ይቀድም በዊዓ ውስተ ገነት ወይትፌሣሕ በውስቴታ ወይትመየጥ ውስተ መንግሥተ ሰማያት ኀበ ኢይበሊ ወኢኪየማስን አ ጴጥሮስ ብየ ብዙሕ ዓንቀጽ ወማሕዶር ግሩማን ዘየሐድር ብርፃንየ ውስቴቶን ዘአስተዳሎኩ ለነፍሰጻድቃን ወቴራን። ኦ ጴጥሮስ ናሁ ወሀብኩከ መራትተ መንግሥተ ስማያት ወምድር ወረሰይኩ ኩሎ ውስተ እዴከ ወዝንቱ ክብር ዘእቤለክ ለክ ውእቱ ማሕደረ ብረዛን ክሀሎ ውስተሰማያት ድሉት ይእቲ ለእለ የአምኑ ብየ ወዘንተ ብሂሎ አርመመ ወእምዝ ሰገድኩ ቅድሜሁ ወእቤሎ ተስሰሀሎ እግዚኦ ለገብርከ ወአብፅሖ ይንብብ ቅድሜከ ወአውሥአ ወይቤለኒ ኦ ጴጥሮስ ንግር ከትፈቅድ ወሰዓል ዘትፈቱ ወአንሰ ኢይከልእ ሥእለተከ ወካዕበ እቤሎ ኦ እግዚኦ ንግሮ ስገብርከ ማሕደሮሙ ለጻድቃን ወለነቢያት እለ የአምኑ ብከ ወዘከመእፎ ይነብሩ መኅይምናን እምቅድመ ዳግም ምፅአትከ ነለበለባወቶከ በቶከየ የሚያስገርም ነው መንግሥተ ሰማያት ግን ከገነት ከፍ ትላለች ትበልጣለች ትከብራለችም መንግሥተ ሰማያትን ለመግባት የታደለው አስቀድሞ ወደገነት ይገባና በዚሁ ይደሰታል ከዚያ በዚህ ቀን ያልፋል ወደማይባለው መንግሥተሰማያት ይገባል ጴጥሮስ ሆይ ለጻድቃንና ለደጋግ ሰዎች ያዘጋጀኋቸው ግሩማን የሆነ በውስጣቸው ብርፃን ያለባቸው ብዙ በሮችና ማደርያዎች አሉ ጴጥሮስ ሆይ የመንግሥተሰማያትንና የምድርን ቁልፍ ሠጠሁህ ሁሉም በአጅህ አስረክቤሀለሁ ይህንንም የምገልፅልህ ክብር አንተን የሚመለከት ነው የብርዛን ማደርያ የተባለው የክብር ቦታ ላንተ ይሠጣል ይህም በሰማያት ያለ ሲሆን ካንተ ሌላ እኔን የሚያምኑ ሁሉ እንዲገቡበት አስቀድሞ የተዘጋጀ ነው አለኝ ይህን ሁሉ ተናግሮ ጌታችን መድሐኒታችንና አምላካችን ኢየሱስክርስቶስ ዝም አለ ከዚያ እኔ ከፊቱ ሰገድኩ አቤቱ ሆይ አገልጋይህን ይቅር በለው ከፊትህ ይናገር ዘንድም ፍቀድለት ብየ ስመንኩት እሱም መለሰ እንዲህም አለኝ የምትፈልገውን ተናገር የምትወደውንም ለምን እኔ ልመናህን አልከለክልም እኔም ስመልስለት እንዲህ አልኩት አቤቱ ጌታዬ ሆይ የጻድቃንንና የነቢያትን ማደርያ መኖርያ የት ወይቤለኒ እግዚእየ ወአምላኪየ ኦ ጴጥሮስ እትወከፍ ሥአእለተከ ወእነግረከ ማኅደሮሙ ለመሐይምናን እለ የአምኑ ብየ ለጻድቃን ወለነቢያት ወለባእዳንሂ እምድሕረ ዕርገትየ እምድር ውስተ ግሩም ማሕደርየ ወማሕደሮሙ ለጻድቃን ወለንፁሐን እለተጠምቁ በስምየ ወአምኑ ብየ ወነሥሑ እምቅድመ ይሙቱ ገነት ይእቲ እንተ ተከልክዋ ውስተ ኤዶም ህየ ማሕደሮሙ ወየዓርፉ ውስቴታ እስከ ለዓለመ ዓለም አንትሙኒ እለመነንከሙ ዘንተ ዓለመ ወሐደግሙ ኩሎ ክብክሙ ወተለውክሙኒ ይከዉን ማሕደርክሙ ውስተ መንግስተ ስማያት ወትረክቡ ሠናያተ ዘዓይን ኢርእየ ወእዝን ኢሰምዓ ውስተ ልበ ሰብእ ዘኢተሐለየ ኀበ አልቦ ደዌ ወአልቦ ሕማም ወኀዘን ኀበ አስፈውኩከ ኦ ጴጥሮስ አንተ ወወ ሐዋርያት እለሐረይኩክሙ አነብረክሙ ዲበ ወ ነገዴ እስራኤል ወትፈትሑ ላዕሌሆሙ በከመ ገብሩ ይገኛል እነሱ አንተን የሚያምነ ናቸውና ደጋግ ስዎችስ እስከ ዳግመኛው መምጫህ ጊዜ የት ይኖራሉ ጌታዬና መድሐኒቴ ኢየሱስ ክርስቶስ መለሰና እንዲህ አለኝ ኤጥሮስ ሆይ የመሐይምናንን ማደርያቸው እነግርፃለሁ በኑ ለሚያምኑ መሐይምናን ለጻድቃንና ለነቢያት እንዲሁም ለሌሎች ከዕርገቴ በኋላ ግሩም ወደሆነው መኖርያየ ከፄድኩ በኋላ የንፁሐንንም ማደርያቸው በስሜም አምነው የተጠመቁ ሁሉና ሞት ሳይቀድማቸው ንሥሐ ስገቡ ሁሉ ማደርያቸው የት እንደሆነ እነግርዛለሁ የኒህ ሁሉ ማደርያቸው ገነት ናት ይህችንም ገነት በኤዶም የተከልኳት ናት በሷም ያርፋሉ እስከ ዘላዓለምም ከዚያው ይሆናል እናንተም ይህንን ዓለም ንቃችሁ ያላችሁንም ዓለማዊ ንብረት ትታችሁ እኔን የተከተላችሁ አንተም ማደርያችሁ በመንግስተ ስማያት ይሆናል በስው ልቦና ያልታሰበ ዓይን ያላየው ጆሮም ያልሰማው ሕመምና ደዋ የሌለበት ሐዘንና ስቆቃም የራቀበት የደስታን ቦታ ትወርሳላችሁ ይህንንም ላንተ ቃል ገብቻለሁ ኤጴጥሮስ ሆይ አንተንና አሥራ አንዱን ሐዋርያት እኔ አስቀድሜ ስለመረጥኩዋችሁ በአሥራ ሁለት ነገዴ እሥራኤል ላይ እሾማችሁአለሁ በነሱ ላይም ትፈርዳላችሁ በሥራቸውም ነረ ህህህህህ«ፎከዐዐበዐዘቲከዐ ወለካህናት አሐድሮሙ ውስተ አብያተ ብረፃን ወእሬሲ ሠጠን ፍርድ ታስቀምጡባቸዋላችሁ። ያቱ እሳትቱም አከይፈሩትም ኤጥሮስ ሆይ በዕለተ ትንሣኤ የሚሆነው አሳይሀለሁ ነገር ግን ወደሚበልጠው ደረጃ እስክትደርስ ድረስ ታገሥ ህህህህህ«ፎቲከዐሀበዐዘቲከ ኦ ጴጥሮስ ናሁ ይበፅሕ ላዕለ ሕዝብየ ኀዘን ወምንዳቤ እምድሕረ ዕርገትየ ውስተ ሰማይ ወይሰደዱ አስከ አፅናፈዓለም ወይመትሩ መለያልዮሙ ወያውአዩዎሙ በእሳት ወአሬእዮሙ ኀይልየ ወመድምምየ ላአእሌሆሙ ወያወፅእዎሙ ወባሕቱ አንሰ ኢየሐድጎሙ ኦ ጴጥሮስ ናሁ ተርፈ እምኩናኑ ለዲያብሎስ በሱባዔ ወእምድሕረ ተፈፀመ ሱባዔ ዕቀብ አርኢ መንክራትየ በ ላዕለመሐይምናን እለ የአምኑ ብየ እምኔሆሙ ይሰድድ ዕልፈ ወ ይሰድድዎሙ ለዕልፍ ወአእአላፍ እስከ ያነክሩ ሕዝብ ተአምራትየ ወመንክራትየ ወክብርየ ኦ ጴጥሮስ ሶበ ዐረጉ ኀበ አቡየ ወነበረኩ በውስተ ስብሐትየ ዘኢዐረቁ አምኔሁ ወእፌኑ ኀቤከ ወኅበኩሎሙ አርዳእየ ጳራቅሊጦስፃ ዘይሄሉ ወኢየሐደገክሙ ወአሐድር ሣህልየ ላዕሌከሙ እስከ ለዓለም ከመትኀዝኑ ኦ ጴጥሮስ አላ ዕቀብ ኩሎ ዘይቤሰክከ ፌጽም ወደይ ውስተ ልብከ ወለቡ ከመትረክበኒ በመንግሥተ ሰማያት እንዘተሉቅ አንተ ጴጥሮስ ሆይ እነሆ ወደሰማይ ካረግሁ በኋላ በሕዝቤ ላይ ከፍተኛ መከራ ይደርሳል ከመከራ ብዛት የተነሳም ሕዝቦቼ እስከዓለም ደርቻ ድረስ ይስደዳሉ በአሳት ይቃጠላሉ አካላታቸው ይቆርጣቸዋል እኔ ግን ከሕዝቦቼ አልለይም ኃይሌንና ተአመራቴን በነሱ ላይ አሳያለሁ ጴጥሮስ ሆይ ከዲያብበሎስ አገዛዝ ፃያ ሱባዔ ይቀራል ይህ የዲያብሎስ አገዛዝ ሲያልፍ በድጋሚ እኔ ለሰው ልጆች የምሠጠውን ጸጋየና መንከራቴ አሳያለሁ ይህንን የኔን ጸጋ የሚጉጐናፀፉት የኔ መዕምመናን ብዙ ናቸው ከነሱ አንዱ እልፎቹን ያሳድዳቸዋል ሁለቱም ደግሞ አእላፈአእላፋቱን ያሳድዱዋቸዋል ይህንን አስደናቂነገርን የተመለከቱ ሕዝብ ብርፃኔን ተአምራቶቼንና መንኽራቶቼን አይተው ይደነቃሉ ጴጥሮስ ሆይ ወዳባቴ ባረግሁ ጊዜ ካልተለየሁበት ምስጋናየም በሆንኩ ጊዜ ወዳንተና ወደሁሉም ተማሪዎቼ ለሁል ጊዜ አብሮአችሁ የሚኖርን መንፊስ ቅዱስን እልካለሁ አልተዋችሁም ይቅርታየም አሳድርባቸዋ ለሁ ይህም እስከ ዘለዓለም ነው ጴጥሮስ ሆይ ስአትዘን የምነግርህንና የምገልፅልህን ሁሉ ጠብቅ እወቅ ወደ ልብህም አስገባው በተስቀልህም ጊዜ በመንግሥተ ስማያት አንደምታገኘኝ አስተውል ህህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘገቲከ ወኢየሐድገክሙ ወአኀኅድር ሣህልየ ላዕሌክሙ እስከ ለዓለም ኢትኀዝን ኦ ጴጥሮስ አላ ዕቀብ ኩሎ ዘእቤለከ አአምር ወደይ ውስተ ልብከ ወለቡ ከመትረክበኒ በመንግሥተ ሰማያት እንዘሥቁል አንተ ወያዕቆብ ቅቱል ወዮሐንስ ዘሞተ በአፈ አናብስት ወኩሉሙ አርድእት ወኩሎሙ አርድእት ይረክቡ እለቅቱላን በአደጸሮሙ ኦ ጴጥሮስ ከመ መሐይምናን እለ የአምኑ ብየ ይከውነ ዝርዋነ ውስተ ኩሉ አሕዛብ ለቡ እንከ ኦ ጴጥሮስ ከመ ትትፍለጥ ዛይማኖቶሙ ሰእለየአምኑ ብየ ወየሐውሩ ዘዘዚአሆሙ በቅድመ ብእሲ መሠርይ ሲሞን ዘዕምሕዝበ ዲያብሎስ ዘያፃይድ ሕገ ሲዋናዊ ናሁ አማስኖ በእንተ ዘተቃረነ ምስሌከ ወሀለው ህየ ካልአን እለይትቃረኑ እሉ አሙንቱ ያስደውያን አጥሌም ናባዶን በቶቆዶን አጥሶን ቃርጣን ፍርምና በድሪናን አንናሶ አልማንድዬ መቄዶንያ ጠይጣላና መርቃልስ ሕዝበ ቃጥርያ ሕዝበ ሐናንያ ሕዝበ ለፍንያ ሕዝበ ቀርዶንያ ወዘይመስሎሙ ወበመዋዕሊሆሙ ይፈደፍድ ረሐብ እምነ ጽጋብ ወይበዝሕ ሞት ውስተ ምድር ኦ ጴጥሮስ ሶበ ተመይጠ ፅዓለአንበሳ ወገብአ ውስተ መካን አእምር ከመ አልዐቀ ጊቤ ሕልቀት የተገደለው ያዕቆብ በአናብስት የተበላው ዮሐንስና አርድእት ሁላቸው በጠላቶቻቸው ተገድለው እኔን ያገኙኛል ተስፍቸውም በመንግሥተ ስማያት ብዙ ነው የሚያምት ምእመናን እንደሚሉት አስተውል በዚህም ዛይማኖታቸው የተለየች ትሆናለች ስለዛፃይማኖትም ተለያይተው ወደያገሩ ይሰደዳሉ አስቀድሞ በተቃራኒነት ባንተ ላይ ሲሞን መሠርይ ይነሳል እሱም የዲያብሎስን መንገድ ይከተላል ሲሞን በስይጣናዊ ምግባሩ ሕግን የሚያጠፋ ነው ስለዚህ በተቃራኒነት አንተ ጋር ጴጥሮስ ሆይ ቦኔ ለማንም ስለገጠመ አጠፋዋለሁ ከሱም ቀጥሎብዙዎች ተቃራኒዎች ይነሳሉ እነሱም ያስደውያን አጥሌም ናባዶን በቶቆድን አጥሶን ቃርጣን ፍርምና በድሪናን አልማንድዩ መቄዶንያ ጠይጣለን መርቃልደስ ሕዝብና አንናሶ የቅጥርያ ሕዝብ የበለፋንያ ሕዝብ የቅርደንያ ሌሎችንም አነሱም የመስሉሱ ያገር ሕዝችን ግለስቦች ናቸው በዘመናቸው ረሐብ ይፀናል ምግብ አይኖርም በምድርላይም ብዙ ስዎች ይሞታሉ ጴጥሮስ ሆይ የአንበሳ ደቦል በተመለሰ ጊዜ ወደቦታውም በፄደ ዚዜ ይህን ስታይ የማለቂያ ጊዜ እንደደረስ ህህህህህ«ፎቲከክበዐፒከህ« ወእሞከመርኢከ ከመይበዝሕ ሞት ወረሐብ ማዕከለ ማሕበሮሙ ይትቃተሉ በበይናቲሆሙ ለቡኬ ከመ ትማስን ምድር ወይበዝሕ ሕልም መደንግጽ ወያስተርኢ ትእመርተ ሰማይ ውስተ መድር ወአሚፃ ይከውን ቀትል ወዔዋዌ ወእሜጥዎሙ ለሰብእ ውስተ አደመጥባሕት ወአንስ ኢይስምዕ ጸሎቶሙ ወኢይትዌከፍ ሥእለቶሙ ነገሥት ዘዘዘመዶሙ ወ ወመዋዕሊሁ ለዝ ሕዝብ ዕልወት ይከውን እምኀቤሆሙ ዓቢይ ስደት ወምንዳቤ ላዕለሕዝብ መሐይምናን አለየአምኑ ብየ ወእሙንቱ ይስእሉ ወያንቃዓድው ኀቤየ በፅኑዕ ሥአለት ዘኢኮነ ከማሁ ኦምትካት ውስተ ዓለም ሶበሰ ሠዓለ አዳም ወአስተምሐረ ዘከማሁ ሥእለተ እምኢወፅአ እም ውስተ ገነት አው በመዋዕሊሁ ለኖህ እምኢመፅአ አይኀ ላዕለ ምድር ወለሰብአሰዶምኒ አእምኢወረደ እሳት እምሰማይ ኦ ጴጥሮስ ንግሮሙ ለሕዝብ ኢይትልው ፍኖቶሙ ለሕዝብ ዕልዋን በርትዕት ዛይማኖት ወሶበ ቆመ በዛቲ ፃይማኖት የሐዩ ለዓለም አለብዎሙ ከመይፅንዑ እወቅ ተረዳ የሞትን መብዛት ባየህም ጊዜ ረሐብ አንደበዛ ባየህ ጊዜ ሁለት ነገሥታትም እርስበርሳቸው ሲገዳደሉ ባየህ ጊዜ ምድር እንደምትጠፋ ተረዳ አስደንጋጭ ሕልም ይበቫል የሰማይ ምልክት በዚሁ ምድር ይበዛል በዚሁም ጦርነትና ምርኮ ይበዛል ስዎችንም ደግሞ ለሞት አሳልፌ እሠጣለሁ አኔም ጸሎታቸውን አልሰማም ልመናቻውንም አልቀበልም በዚሁ ሕዝብ ጥፋት በነሱ ላይ ከፍተኛ ስደት ይደርሳል ከፍተኛ ሁሉ መከራ የሜፈጽመው እነሱም ከዚሁ መከራ ይህንንንም ልቅሶና መከራም ይደርሳቸዋል ይህን በመሐይምናን ሕዝቤ ላይ ነው ለመዳን ወደኔ በማንጋጠጥ ያለቅሳሉ መከራ እጅግ የበዛ ነው ከጥንትም ጀምሮ ያልሆነው ይሆናል አዳም ዕዐበለስ በልቶ ጥፋት በተቁጠረበት ጊዜ ይህን ያህል ቢለምን ኑሮ ከገነት ባልወጣ ነበር እንዲሁም በዘመነ ኖኀ የተፈፀመው ጥፋት ከመድረሱ አስቀድሞ ይህን ያህል ምህላ ቢፈፀም ትሮ ጥፋት ባልደረሰም ነበር የስዶም ጥፋትም እንዲሁ ጴጥሮስ ሆይ ሕዝቦችን የካሐዲዎችን መንገድ እንዳይከተሉ ንገራቸው በቀናች ዛይማኖት ይፀት ዘንድም አሳምናቸው ከዚህ ሌላ ግን ከሌላ ክፉ ነገር ርቆና ተጠብቆ በዚቪች የቀናች ህህህህህ«ፎከዐበዐዘቲከዐ ወይወርስ ብዕለጻጋየ ዘዓይን ኢርእየ ወእዝን ኢስምዓ ውስተልበሰብእ ዘኢተሐለየ ወአዲዘኢርእዩ መሳእክት ወሐይላት ኦ ጴዓሮስ ኦሴሱን ለአለይፀንሳ ወየሐፅና በመዋዕሊሆሙ ህአሰስ የአምኑ ብየ ይትቀተሉ መብዝሕቶሙ በመጥባሕት ወይኬልሑ አእባን ወአብያተ ክርስቲያናት ወይነፅፉ ማያት ወኪይውሕዙ አፍላግ ወየሐልፍ ወይተመጥ ዘመነ ዓመታት ወይትረስዑ ፀሐይ ወወርህ ወከዋክብት ወይከውን ፅልመት መዓልተ ወሠለስተ ለያልየ ሁስተ ምድር ወይጠፍእ ሠናያት እምሰብእ። ጴጥሮስ ሆይ በነዚህ ሰዎች ዘመን ለሚያረግዙና ለሚያሳድጉ ሴቶች ወዮላቸው በዚሁ ከመን በኔ ከሚያምት አብዛኞቹ ይገደላሉ የሚገደሱትም በሠይፍ ነው በዚህ ጊዜ ድንጋዮችና አብያተክርስቲያናት ይጮኻሉ ውሆች ይደርቀሉ ወንዞች ውዛን ማፍሰሳቸው ያቆማሉ እንዲህ እያለ ዘመናትና ዓመታት ያልፋሉ ፀሐይ ጨረቃና ከዋክብት ይረሳሉ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት ሳያቋርጥ ጨለማ ይሆናል ይህም የሚሆነው በኢየሩሳሌም ዙርያ ባሉት አገሮች ነው በሰዎች ላይ ቂምና ቱጣ ይበዛል መልካምም ነገር ከሰዎች ይጠፋል የስዎች ክፋታቸው ከደግነታቸው ትበልጣለች በደላቸው እጅግ በዝቶ ይታያል የዱር ዛፍ ፍሬ ይጐድላል አጋንንት በሰዎች ላይ ያድራሉ ሐስተኛች ነቢያት ይነሳሉ የዱር አውሬዎች የሰውን ሥጋ መብላት ያዘወትራሉ የመጨረሻ ጊዜአቸው ስለሚደርስም ምድርን ተቀራምተው ይከፋፈሏታል ከዚህ በኋላ የሕይወትና የመድሐኒት በትር ይወጣል ከቴማን ከዚህ በኋላ እነዚህ ሕዝቦች በተራራሮች ላይ እያሉ ይቀጠቀጣሉ እነሆ ንጉሥ ከምሥራቅ ይመጣል እሱም ኣህህህወዩከዐክበዐቲከ« እምንዋም ወይበዝሕ አርማሕ እስከምድር ወይዐንዕ ቀትል ወይከውኑ አብድንት ከመአውግር ወይትሐፐጐሉ ነፍሳተሰብእ ከመአባግዕ ወአጣሊ ወትበዝሕ ዓመዓ ወይተከሰት ለደናግል ሐፍረቶን ወይክህድ አብ ወልዶ ወወልድ አባሁ ወገብር እግዚኡ ወወለት እማ ወእም ወለታ ወአግብርት ይትዔበዩ ላዕለ አጋእዝቲሆሙ ወአግአዚት ተሐርፅ ከመ ዓመት ወአዓመትኒ ከመ እግዝእት ወራዙት ይነብሩ መልዕልተ አፅሩግ ወአእሩግ ታሕተ ወበእንተዝ እሜጥዎሙ ውስተ መጥበሕት ወይከውት መብልዓ ለከለባት ወያንቀለቅል ኀይለስሰማያት ወይትቃተሉ ነገሥተ ምድር በበይናቲሆሙ ወይጐይዩ ኩሎሙ ነገሥተ ምድር እምቅድመ ንጉሠ ቴማን ውእቱሰ ይትቃተል ምስለ መዓዝነ ዓለም ወይቤንን ነገሥተ ወይነሥት አብያተ ጣዖት በመዋዕሊሁ ወየአትት ቀትለ ወይሴስል ሐዘን ወኩነኔ እምላዕለሰብእ ወይከውን ዳሕን ወሰላም ወይበዝሕ ፅጋብ ወስተ ምድር ወየሐልፍ እከየመዋዕል ወይመውት ሰብእ ከመ ይመፅእ መቅሠፍት ዳግም ዲበምድር ወናሁ እምድሕረዝ ይመፅእ ፍርሐት ወረአድ ወድንጋዔ ዘኢሰማእናሁ እምትካት ህህህ ፎመየከወዐዉበዐዘቲከ የሚመጣው ከእንቅልፍ ያነቃ ዘንድ ነው የጦርመሣርያ ይበዛል ጦርነትም ይበረታል የሰው አስከሬን በየሜዳው እንደተራራ ይከመራል የስዎች ነፍሳትም እንደበግና እንደፍየል ይጠፋሉ በደል ትበዛለች የደናግል ሴቶች ሐፍረት ይገለጣል አባት ልጁን ልጅ አባቱን ይክዳሉ አገልጋይ አሠሪውን ይክዳል እናት ልዷን ልጅ እናቷን ይክዳሉ አገልጋዮች በሐላፊዎች ላይ መታበይን ያሳያሉ እመቤት ትፈጫለች ሠራተኛዋ እንደእመቤት ትሆናለች ወጣቶች ሽማግሎችን ንቀው ከበላይ ይቀመጣሉ ሽማግሎች ደግሞ ከታች ይቀመጣሉ ለሞትም አሳልፌ እሠጣቸዋለሁ ውሾችም ይበሉዋችዋል የስማያት ሐይልም ይነዋወጣል የምድር ነገሥታት እርስበርሳቸው ይገዳደላሉ የምድር ነገሥታት ሁሉ ከቴማን ንጉሥ ፊት መቆም ተስኖአቸው ይሸሻሉ የቴማን ንጉሥ ግን ካራቱ መዓዝነ ዓለም ካሉ ነገሥታት ጋር ይዋጋል ነገሥታትን ይገዛል የጣዖትንም ቤት ያፈራርሳል ወረትን ያስወግዳን ሐዘን ይወገዳል ተገዥነትም ይወገዳል ድሕነትና ስላም ይረጋገጣል ጥጋብ ይበዛል በምደር ሁሉ ጥጋብ ደበዛል መጥፎ ጊዜ ያልፋል ሰዎች ግን ዳግም መጥፎ ጊዜ ሊመጣ ይችላል እያሉ በስጋትና በጭንቀት ይዋጣሉ ፍርሐትና ድንጋጤ ከዚህ ይመጣል የዚሁ ዓይነት ፍርሐትና ድንጋጤ ወእም ብዝሐፍርሐት ይትሐወክ ነፍስ ወይትነሣእ ቀትል ወይትከዓው ደም ወአአዋፈ ሰማይ ይፀግቡ እምአብድንቲሆሙ ለአለ ተቀትሉ ይበልዑ ወአልቦ ዘይድኀን ዘአንበለ ሕዳጣን ሰብአ ወእለተርፉ ይብሉ ከመዝ ለካልኡ እምአይቴ ብሔር አንተ ወብእሲትኒ ትብል ለካልአእታ እምአይቴ ዘመድ አንቲ አብ ይሬኢ ውሉዶ ወውሉድኒ አባሁ ወኢይት አመኑ በበይናቲሆሙ ወይቀትል ብእሲ ቢዖ ወኢየአምር ካልአ ወእምዝ ይአሕዝዎሙ ለመሐይምናን ወየአሥርዎው አደዊሆመ በስእርተ ርአሶአሙ ወክሳውዲሆሙ በሰናስል ወይወርውዎሙ ውስተአፍላግ ወይ ከልእዎሙ ስተየ ማይ ወካዕበ ይከውን ዓቢይ ፍርሐት ወታድለቀልቅ ምድር በአሐቲ ዕለት ጊዜ ወእምዝ ይትነሣእ ዳግመ ንጉሠ ቴማን ዘይመስል ላሕመ ዘያማስን ዘቦ ውስተ ርእሱ አቅርንት መቼም ያልታየ ነው ከሰዎች ፍርሐት ብዛት የተነሳ የነፍስ ነውጥ ይበረታል ጦርነት ይነሳል ብዙ ደም ይፈሳል የሰማይ ወፎች የሰውን በድን በልተው ይጠግባሉ ከጥቂት ሰዎች በቀር የሚድን የለም ከሞት የተረፉት ሰዎች አንዱ ለሌላው ከየት ብሔር ነህ ይለዋል ሴትም ሌላይቱን ጓደኛዋን ከማን ወገን ነሽ ትላታለች አባት ልጁን ይጠብቃል ልጅም አባቱን ይጠብቃል እርስበርሳቸው አይተዋወቁም ወንድ ባልንጀራውን ይገድላል ሌላም ቁም ነገር አያውቅም መሐይማንንም ይይ ኩዋቸዋል በራሳቸው ጠጉርና በብረት ሰንስለትም አንገት አንገታቸውን ያስራቸዋል ወደወንዝም እየወረወሩ ይጥሉዋቸዋል ነገር ግን ውፃዛ እንዳይጠጡ ይከለክሉዋቸዋል በድጋሚ ትልቅ ፍርሐት ይሆናል ምድር ባንድ ፅለት ውስጥ ሦስት ጊዜ ትንቀጠቀጣለች በድጋሚ የቴማን ንጉሥ ይነሳል እሱ ላም ይመስሳል ያመነ በራሱ ላይም ሶስት ቀንዶች አሉት ኣካለ ወከክበዐቲከ ውእቱኬ ያማስን ኩሎ ፍጥረተ በመቅሰፍተ መዓቱ ወይበፅሕ ሀገረ አንተስማ በአልባክ ወይፌፅም በውስቴታ ፍትውቶ በህየ ይማስን ወኢይገብእ ውስተ ብሔሩ እስመ ለሊሁ አዕብየ ርእሶ ውስተ እስመለሊሁ አዕበየርእስ ወሐደገ ወተወደሰ በዕበየ ክብሩ ወሐሰእኩየ ብሔሩ ስብሐተ ፈጣሪሁ ወተመከሐ ወይቤ አነ በፅንዓኀይልየ ረሰይክዋ ለምድር እስመ በእንተዝ ኮነ ሕጉለ በእዴሁ ለንጉሠ ምሥራቅ ናሁ አማስኖ ወእሬስዮ ሰሀቀ ውስተኩሉ ምድር ወእምድሕረዝ ኦ ጴጥሮስ አእምር ከመእትቤቀላ ወአመዘብራ ለብሔረ ግብጽ ወእነስት ጥቅማ ወእደመስስ ሥሪላሕያ ወእምድሕረ ነበረት ብሔረግብፅ ሱባዔ ወመንፈቀ ሱባኤ ያስተርኢ ተአምር በውስተ ደስያት ወፍርሐት በውስተ ባሕር ወዐቢይ ቀትል ውስተ ቀላየባሕር ወይበውኡ ርኩሳን ሕዝብ ከመንገለባሕር ውስተ ቤተ መቅደስየ ወያማስኑ አብያተ ክርስቲያናትየ ወያውእዩዎን በእሳት ወይከይዱ በአገሪሆሙ ትአእምረተ ወይዴግንዎሙ ሰመሐይምናገየ በውስተመካን ወእሙንቱ ይዘረው መስቀልየ ወይቀትልዎሙ ውስተ ከሉ ምድር እሉ ፍጥረትን ሁሉ ያጠፋል በአልበካ ከተበላችሁ አገርም ይደርሳል በዚችውም አገር የወደደውን ሁሉ ያደርጋል ከዚያ ብዙ ጥፋት ይደርሳል ወደሀገሩም መልሰው ራሱን ከፍ ከፍ አድርጓልና የፈጣሪውንም ምስጋና ትቷልና ትምክህትን በማብዛቱ ራሱ ተመስግኗል ክፉንም አስቧል ከትዕቢቱ ብዛት የተነሳም በኃይሌ ፅናት ምድርን ፈጠርኳት ይላል ከዚህም የተነሳ የጠፋ ይሆናል የሚያጠፋውም የምስራቅ ንጉስ ነው እኔም አጠፋዋለሁ በምድር ሁሉም መዘባበቻ እንዲሆን አደርጋለሁ ጴጥሮስ ሆይ ከዚህ በመቀጠል ጦርነትን አመጣለሁ ግብፅንም እንድትመዘበር አደርጋለሁ ግንቧንም አፈርሳለሁ ደምግባትዋንም እደመስሳለሁ ብሔረ ግብፅ ከተደመሰሰች በኋላ አንድ ተኩል የሱባኤ ጊዜ ቆይቶ በደሴቶች ላይ ተአምራት ይታያል በባሕር ላይ ደግሞ ፍርሐት ይበዛል በባህሩ ኩሪያ የሚኖሩ ርኩሳን ሰዎች ወደቤተ ክርስቲያን ይገባሉ አብያተክርስቲያናትንም በእላት ያቃጥሉቸዋል በእግራቸውም ትእምርተ መስቀሌን ይረግጣሉ መሐይምናንንም ይከተሉዋቸዋል በዚሁም ቦታ ይገድሉዋቸዋል እነሱ ግን በምድር ሁሉ ይበታተናሉ የዚህ ዓይነት ስደት ከቪህ በፊትም ኣለባለላለወየከዐክበዐየቲከ« በከመኮነ በመዋዕለ ትካት ወይበዝሕ እኩይ ሕልም ወይከውን ዓቢይ ፍርሐት ውሰተኩሉ ወይትዌስክ ፅልዕ ላአዕለመሐይምናን ወአንሰ ኢየሐድገክሙ ውስተ ዐዐደዐላዕቶመ በውእቱ መዋዕል በሐውርት ይዐልሙ ዐሐይ ወወርህ ወይወድቁ ከዋክብት አምሰማይ ወእምዝ ይመፅእ ንጉሠ ምሥራቅ ወይበዝሕ ቀትል ማእከሌሆሙ ወይነፍሕ ነፋስ ላእለምድር ወይመውቱ ሰብአ ግብፅ በረሐብ ወበብድብድ ወአመፅእ ሞተ ላዕለ ውሉደ አዳም ወያስተርኢ ተአምራተትየ በሰማይ ወእምዝ ክሖውር ንጉሠ ምሥራቅ ብሔረ ግብዕ ወይቀትሉሙ ለእለ ተርፉ ወካዕበ ይቀትሎሙ ለሰብአ ምዕራብ ወይነግሥ ላእለ ኩሉ ምድር ወይተትኤዘዙ ሎቱ ኩሉ በሐውርት ወእምብዝሐ ሠራዊቱ ይወርስ ዓበይተ አህጉረ ወይኬቤንን እምፅንፍ እስከ ፅንፍ ወድምጸ ሠራዊቱ ከመ መንኩራኩር ወእምግርማሁ ይፀርሑ አውግር ወይትከወስ ኩሉ ኀይለሰማያት ወይከውን ዓቢይ ፍርሐት ወይበክዩ አድባር ወአውግር እምሥራቅ እስከምዕራብ ወእምደቡብ አስከሰሜን። ጠቢባን ከመ ይግበሩ ወይዕቀቡ ትእዛዘ እግዚአብሔር ወኢይሑሩ በፍኖተ ሠይጣን ከመኢይሥርቅ ሕሊናሆሙ ጊዜ በፍሥሐ ወጵጳ ጊዜ በትካዝ ወለፍሥሐክሙ ሚጥዎ ውስተብካይ ወሐዘን ወለሐዘንክሙኒ ተወከፍዎ በአኮቴት ከመይትፌሳህ እግዚአብሔር ብክሙ ወይፈድየክሙ ኩሎ ሠናያተ ዘዓይን ኢርእየ ወእዝን ኢሰምዓ ውስተ ልበሰብእ ዘኢትሐየ ዘአስተዳለወ እግዚአብሔር ለእለ ያፈቅርዎ እስመ ኢርእያ ዓይነሰብእ ወኢስምዓ ዕዝነ ሰብእ ለእንተ ተደለወት ለቴጌራን ገነተ ትፍሥሕት አልቦ ዝየ ሐዘን ከመትባኡ ህየ ዕቀቡ ሥርዓተ መላእክት ምእመናን ዘተውህበ እምኅበእግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ ከመትዕቀቡ ሕጋ ወሥርዓታ ለቅድስት ቤተክርስቲያን ወአለስ ኢአቀቡ ህጋ ወሥርዓታ ይት ኋለቁ ምስለ መዓሥባን ወመናፍቃን ወለአለሰ ዐቀቡ ሕነ ወሥርዓቶ ይሁቦሙ ዓሥቦሙ ከመይንሥኡ ዓሰበፃማማሆሙ እስመ አስተፍሥሕዎ ይቅርባይነት ሥዕለት ለድሐ መራራት ምዕዋት ሲሆነ እነዚህ ሁሉ ሕይወቱን ለመንፈስቅዱስ የሠጠ ሰው የሚያገኛቸው ናቸው ብልሆች የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ይጠብቁ ዘንድ በሠይጣንም መንገድ እንዳይሄዱ በደስታ አንድጊዜ በሐዘንና በትካዜ ሊላ ጊዜ ሠይጣን ልባቸው እንዳይሠርቅ ይጠንቀቁ እናንተም ደስታችሁን ወደሐዘንና ወደትካዜ ለውጡት ሐዘናችሁንም በአኮቴት ተቀበሉት እግዚአብሔር በናንተ ደስ ይለው ዘንድ ይህን የመሰለ ሕይወት ካላችሁ ዓይን ያላየውን ዶሮ ያልሰማውንና በሰው ልቡና ያልታሰበውን እግዚአብሔር ይሠጣቹኋል ገነተትፍሥሕት የሰው ዓይን ያላያት ናት የሰው ጆሮም ያልሰማት ናት ስለዚህ ለዚህ ትልቅ ጸጋ ትበቁ ዘንድ ትጉ በገነተትፍሥሕት ሐዘን የለም ወደዚሁ ለመግባት ትችሉ ዘንድ ከጌታችን መድሐኒታችን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚአብሔር ዘንድ ለምዕመናን መላእክት የተሠጠውን ሥርዓት ጠብቁ የቅድስት ቤተክርስቲያንን ሥርዓት በመጠበቅ ይህንን ታገኛላችሁ ከዚህውጭ ከሆናችሁ ግን ከመዓሥባንና መናፍቃን ጋር ትቆጠራላችሁ እግዚአብሔር ህጉንና ሥርዓቱን ምሥጋናቸውንና ዋጋቸውን ይሠጣቸዋል የድካማቸውንም ዋጋ ለሚጠብቁ ሁሉ ህህባለህ ወሂከዐበቲከዐ ለመርዓዊ ሰማያዊ በምግባር ቅዱስ ዘዕድቅ አስመ ሀበሀሎ መንፈሰጽድቅ ህየ ሀሎ መንፈሰ ግአዛን እስመ መንፈሰጽድቅ ታግእዝ ኩሎ ዘይገብር ኃጤኣተ አመስ ጽድቅ ታግአበክሙ አማን ግኩዛን አንትሙ ወተመነንክሙ እምኅበጽድቅ እስመበፈቃድክሙ ገበርክምዋ ለኀጢአት ወአምግብርናት እንዝ ትሬአዩ ኩሎ ከቤተክርስቲያን እስመተብህለ ቤተ ክርስቲን ብሂል ነፍሰክርስቲያን ብሂል ወመንፈሰ ክርስቲያን መንፈሰክርስቶስ ውእቱ ወመንፈሰክርስቶስ መንፈዕአግዚአብሔር ኅበሀሎ ይግእዝ ኃጢአት ወመንፈስ እግዚአብሔር ትፀዐርህ ላእለብእሲ ጻድቅ እንዘትብል መሐረኒ አእግዚአብፄር ወተሠሀለኒ ወእንዘ ይብል ከመዝ ወይፀርህ ጻድቅ ብአሲ ኢይኤብስ እስመእግዚአብሔር ሀሎ ሳአሌሁ ውስተሕሊናሁ ወበእንተዝ ይሴውሮ እምሥህተተ አጋንንት ንትዓቀብ እምስሕተተ አጋንንት እንዘሀሎ መንፈሰእግዚአብሔር ላእሌነ ወናሠንያ ለቤተክርስቲያን በከመ አዘዙነ ሐዋርት እንዘ ነክትት ደዌያተ ነፍስነ ወሥጋኮ ይከፍላቸዋል ሰማያዊውን ሙሽራ በተቀደሰ አካፄዳቸው ደስ አሰኝኝተውታልና የፅድቅ መንፈስ ባለበት በዚያ ነፃዛነትና ደስታ መንፈስ አለና መንፈሰ ጽድቅ ከሐጢአት ነባ ታወጣለችና አውነት ነዛ የምታወጣችሁ ከሆነ እናንተ በአውነት ነፃነትን የተቀዳጃችሁ ናችሁ ሐጢአትን ለመሥራት የሚያስገድዳችሁ የለም በገዛፈቃዳችሁ ብቻ ሐጢአትን ትሠራላችሁ ካሁን ጀምሮ ግን ነዓ የወጣችሁ ሁነ ሐጢአት አይግዛችሁ የቤተክርስቲያንን ሥርዓት ሁሉ ተመልከቱ ቤተክርስቲያን ማለት የክርስቲያን ነፍስ ማለት ነው የክርስቲያን ነፍስም የክርስቶስ ነፍስ ማለት ነው ኃጢአት ሊወገድ ካለበት ዘንድ ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር መንፈስ እንዲህ እያለች ድምን ታሰማለች የምታሰማውም በባድቅ ሰው ላይ ነው ድምፅዋንም የምታሰማው እግዚአብሔር ሆይ ማረኝ ይቅርም በለኝ እያለች ነው እንዲህ እያለ ሲጮህ ጸድቅ ሰው በሐጢአት አይቸነፍም ወድቆ አይቀርም እግዚአብሔር በሱ ሳይ አለና ሕሊናውም ሁሉ ከእግዚአብሔር አይርቅምና እግዚአብሔርም የሕሊናው ቅንነት እያየ በአጋንንት እንዲረገጥ አሳልፎ አይሠጠውም ስለዚህ ሁላችን ከአጋንንት ስህተት እንጠበቅ ከሥጋና ከነፍስም ደዌ እየተጠበቅን ሐዋርያት አባቶቻችን እንዳዘዙን ቤተክርስቲያንን እንጠብቃት ለሰለባ ወቂከቁ ዐየቲከር እመኢመራሕክምዎሙ ለሕዝብ ይወቅሰክሙ ወአምዝ እለአምታሕቴክሙ ወኢነገርክምዎመ እግዚአብሔር አእስመይቤሎ እግዚአብሔር ለሕዝቅኤል ነቢይ ወልደ እግዚአብሔር ወልደ እጓለአመሕያው ረሰይኩከ ሰብአዓይን ላዕለሕዝብ ንግሮሙ ለኀጥአን ይነሥሑ አምሐጢ አቶሙ ወእመሰስነገርኮሙ ወኢነሥሑ እም ይመውቱ በሐጢአቶሙ ወእመሰ ነገርኮሙ ሐጢአቶሙ ወነስሑ አምኀጢአቶሙ አድሐኑ ርእሶሙ አንተኒ ትትአሰይ በኃበእግዚአብሔር ወካፅበ ንግሮ ለዓድቅ ከመኢይትመየጥ እከምዕፅድቁ ወእመሰ ገብረ በከመአበዝኮ አድሐነ ርእሶ ወእመሰ ነገርኮ ወኢተዓገሠ በዕድቁ ይመውት በኃጢአቱ አንተሰ አድሐንከ ርእስከ ወእመሰ ዐቀበ ጽድቆ እስከዕለተ ሞቱ ይመውት በፅድቁ ወይትአሰይ በኃቤየ አንተኒ ትትአሰይ በኃቤሁ ህየንተዘገበርከ ወነገርኮ ከመዝ አዝዞመለካህናት ከመይንግርዎ ለሐጥእ ይነሥህ አእምሐጢአቱ ወኢያድሉ ለገፅ ወኢይፍርህዎ ለባዕል በእንተ ብዕሉ ወኢለንጉሥ በእንተ ፅበየ ክብሩ እስመ ንጉሠሰማያት ወምድር ዘላእሴሁ ለውአእቱኬ ያከብሮ ህህህህህ«ፎከወዐህበዐዘቲከዐ በቪህም አካሄድ ሕዝቦችን ካልመራቹሏቸው ከኛ ሥር ሁነውም እያለ ከማስተማር ችላ ካላ ትሏቸው እግዚአብሔር ይወቅሳቹሏል እግዚአብሔር አምላክ ነቢዩን አዝቅኤልን እንዲህ ብሎታል የሰው ልጅ ሆይ በሕዝብ ንድ የዓይን ምሥክር አደረግሁህ ሐጢአተኞችን ንሥሐ ይገቡ ዘንድ ንገራቸው ከስሕተታቸው ይመለሱ ንድ አንተ እንዲመለሱ ነግረዛቸው ካልተመለሱ ግን በዚሁም ከሞቱ አንተ ራስህን አዳንክ እነሱም በኃጢአታቸው እንደሞቱ ይቀራሉ ወይም ደግሞ አንተ ስላስተማርካቸው ከተመለሱና ንሥሐ ከገቡ ከኃጢአታቸውም ከራቁ ራሳቸውን ካዳነ አንተ ከእግዚአብሔር አምላክህ ብዙ ሥጦታ አለህ ጻድቁንም ቢሆን ከዕድቁ ወጥቶ እንዳይጠፋ አስተምሪጦ አንተ እንደ ነገርከው ባንተ ተመርቶ መልካም ከሠራ ራሱን አዳነ ካልተመለሰ ግን ኃጢአቱን ተሸክሞ ይሞታል አንተ ግን ሐላፊነትህን ተወጥተሃል ባንተምክር ተጠብቆ እስከዕለተሞቱ ድረስ ከቆየ ጽድቁንም ከጠበቀ ከኔ ዘንድ መልካም ሥጦታ አለው አንተም እሱን አስተምረህ በመመለስህ ዋጋህ ብዙ ነው ለካህናት ከእግዚአብሔር የታዘዘው ይህ ነው ካህናት ሐጢአተኛው ንሥሐ እንዲገባ ብዙ መድከም ሥራቸው ነው ይህንን ሲያደርጉ ፊቱን በማየት እንዳያዳሉ ይጠንቀቁ ንጉሥም ይሁን ሌላ ባለሥልጣን ሥጋዊክብሩን ከስብእናው ለይተው ሪቃ ርቭ ክርስቲያን ይቤ እግዚአብሔር ለዘአፍቀረነ ወዓተበ ተእዛዝ አፈቅሮ ለዘሰ ይዐፀልእ ቃልየ ወጦኢክቀቦ አኮ አነ ክእኬንናኖ አላ ውእቱ ቃልየ ይኬንና ወስምዓ ይከውን ቦቱ እመልአልተርአሱ ወይዐሐፍ ውስተ መዕሐፈ ዕዳሁ ወይትነበ። ከአሴር ወገን የሆነችው የፋኑኤል ልጅ ሀና ፀሉት ከማድረስ በፍዑም አታርፍም በከንፈርዋ እግዚአብሔርን ስታመሰግን ትኖር ነበር ሐና ሌት ተቀን ከእግዚአብሔር ምስጋና አታቋርጥም ከንፈሮቿ ሲላወሱ ሲንቀሳቀሱ አይታይም ለመሐይምናንም እንዲሁ መሆን ይገባቸዋል መሐይምናን የሚዐልዩተትም ስለነፍሳቸው ነው በንፁሕ ልቦና ወደእግዚአብሔር የሜሀልይ እግዚአብሔር ለወዳጆቹ ያዘጋጀውን መልካም ሰማያዊ ሕይወትን ያገኛል ልጄ ቀለሚንጦስ ሆይ የምነግርህን ስማኝ የእግዚአብሔርን ቃል ችላ የሚሉ ሁሉ ከቅድስት ቤተክርስቲያን ዕድል የላቸውም ቤተክርስቲያን የሐዋርያት ስለሆነች የሰማያዊቷ ኢየሩሳሌም ምሳሌናት እሷ ስማያዊትናትና በሷም ላይ ብርፃን ከሩቅ እንደፀሐይ ይታያል እሱም የማሕበር መድበልን ይመስሳል ነቢያት ቤተክርስቲያንን በገዳም ውስጥ ሁና አይተዋታል በተራሮች ላይ ሁናም እጅግ ስታምር ተመልክተዋታል በተለያዩ የመንፈሳዊ ክብሮችም የበላይ ትሆነን ዘንድ አደረግን ጌታችን እንዳዛዘንም በሷ ላይ ሥርዓትን ሠርተናል ወአስተዳለውናሃ ለመርዓዊ ሰማያዊ በከመአዘዘነ ለሊሁ ወገበርነ ሠርጓቲፃ ቀዳሚ ዘነቢያት ወዳግም ዘሐዋርት ዘዚአነ ወእምዝ ለሊቃውንት እአእለቤተክርስቲን ጳጳሳት ወእምዝ ለሕዝብ ወለኩሉ ደሴያት ወበሐውርት ከመይትፈሥሑ በሥርዓታ ለቅድስት ቤተክርስቲያን ቤተክርስቲያን እንቲአነ ይእቲ እንተ ቀደሳ በደሙ በዓተባ በዕዐፀ መስቀሉ ከመትኩን ምሥአለ ወምሥጋደ ወምስትሰራየ ኩሉ ኃጢአት እንተ ፅፁበ ታቀልል ወዘተመንደበ ትረድእ ይአእተኬ ንዕቀብ ሥርዓታ በኩሉ ጥንቃቄ እንዘ ናስተጥዕም ላቲ በተድላ ወሃይማኖት ዘመንፈስቅዱስ በስብሰብቲ ዋህድ ወልደ እግዚአብሔር መድኅኒነ ወንሕነኒ ንትፈሳህ ባቲ ወእለፀንዑ በሥርዓትነ ይፌስሑ ፈድፋደ እስመ ቤተክርስቲያን ዘሕዝብ ይቤ ነፅሪ ዓውደኪ ወተፈስሒ በሕዝብኪ እለአርትዑ ነፍሶሙ በንስሐ እስመ ይተፌስሑ በውስቴታ ሰ እስመ ነፍስክርስቲያ ወዓናትዒፃ ኢይትዓወቅ እስመ ዓናቅዒሃ ለሊሁ እግዚእነ ዘቦአ እንተ ዓናቅዒፃ ወቦአ እንትደዴዛ ቤተክርስቲያን መንግሥተ ሰማያት ይእቲ ባቲ ንሄፄሊ እንዘ ነዓቅብ ትአዛዞ ለእግዚአብሔር ጌታችን ባዘዘን መሠረትም ለሰማያዊው ሙሽራ እንድትሆን አዘጋጀናት የሷም ሽልማቶች በመጀመሪያ ነቢያት ቀጥሎ እኛ ሐዋርያት ከኛ ቀጥለው ሊቃውንትና ለቤተክርስቲያ በደሴቶች በብፄሮችና በአገሮች ላሉ ሕዝቦች ሁሉ ትሰጣለች ሕዝቦቹም በሷ ይደሰታሉ ቤተክርስቲያን የኛ ገንዘብናት መድሐኔዓለም ክርስቶስ በደሙ ቀድሶና በዕዐመስቀሉ ባርኮ መለመኛና መስገጃ የሐጢአትም ማስተሠሪያ ትሆን ዚንድ ሠጥቷታልና ቤተክርስቲያን ጭንቅን ታቀላለች የተቸገረውንም ትረዳለች እኛም የሷን ሥርዓት በጥንቃቄ እንጠብቅ መንፈሳዊውም ሁሉ በሷ ከይዳ እያደረግን እንክር የመንፈስትዱስ ፍሬም በሷ እንዲያፈራ እናድርግ ይህም በመድኃኒታችን አንድ ወልደ እግዚአብሔር ምስጋና ነው እኛ በሷ እንደሰት የኛንም ሥርዓት ጠብቀው በሷ የሚኖሩ እንደኛ ይደስቱ ቤተክርስቱያ በሕዝብ ዘንድ ናት ቤታችን አደባባይሽን ተመልከቺ በሕዝብም ደስ ይበልሽ ብሏልና በንሥሐ ሕይወታቸውን አስተካክለው የተገኙትም ሁሉ በሷ ይደሰታሉ ቤተክርስቲያንና በሮቿ አይታወቁም የቤተክርስቲያን በር ራሱ ጌታችን ኢየስስ ክርስቶስ ነውና በሉ አማካይነት ወደቤተክርስቲያን ይገባል በሯም እሱ ነው ቤተክርስቲያን መንግሥተስማያት ናት የእግዚአብሔርን ትእዛዝ እየጠበቅን በሷ ህህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘገቲከ ሥሬ እስመ ይቤ ለሊሁ አነ ውስቱ ዐንቀዕ ዘበአማን ወአልቦ ዘይመዕእ ኀበአብ ዘእንበለ እንተ ሐቤየ ወዘኪያየ አእመረ አእመሮ ለአቡየ ዘፈነወኒ ይቤ አነ እሜሕሮሙ ለንሁሐን ወዘይበውዕ ኀቤየ ይረክብ ምርአየ ይበውእ ውስተ መርዓይ እንዘይትፌሣህ ወይቤ አነ ብርፃን ወከበርሕ አዕይንተ ዕውራን ወእነብር ወእዘብጦሙ ለአጋንንት ወአሰጥሞሙ ለመራእየ አሕርው ውስተባሕር ወይቤ አነ ሕይወት ወአነሥኦ ለአልአዛር እመቃብር እምድሕረ ረቡዕ ዕለት ይቤ አነ ውእቱ ዕፀ ሕይወት ወይቤ አነ ውእቱ ዐፀደ ወይን ወእሬስዮ ለማይ ወይነ ወአፀግብ እለ ውስተ ከብካብ ይቤ አነ ውእቱ ሕብስተ ሕይወት ዘወረደ እምሰማይ ወአዕገብ ኩሉ በሪ ጎብስት ዛብእሴ ዘእንበለ አንስት ወደቅ ወይቤ አነ ውእቱ ነቅዓማይ ዘዐምዓ ይምፃእ ኅቤየ ወይስተይ ይቤ አነ ውእቱ ፀሐየ ዕድቅ ዘበአማን ዘያበርህ ውስተ ልበሰብእ መሐይምናን ፀሐይሰ ሠሪቃ ተዓርብ ወክርስቶ ስሐየ ዕድቅ ዘኢየዓርብ ይቤ አነ ሕይወት ወመድጓኒት አነ ማሕቶት ዘያበርሕ ፅልመተ ልብ ለእለ የዓቅቡ ትእዛዝየ ወአበርሕ ኣህህባህወቶከ። እመሂ በክህደት ወእመሂ በእምነት እመሂ በፆም በዘኮነ ግብር አሠኒ ወአስተሐምም ለፈውሶታ ከመትኩን ንፅሕተ ወትትወደይ ውስተ መዝገበ እግዚእከ ወኢይኩን ክርዳደ ዘያውዕይዎ በእሳት ክርዳድሰ ሐጥእ ውእቱ ዘኢይትመየጥ ውስተንሥሐ ካንተ በታች ላሉ የቤተክርስቲያን ሹማምንት ይህን ሕንዲፈፅሙ እዘዛቸው ከሁሉ በላይ ወደሆነችው ቅድስት ቤተክርስቲያን ለሚሄዱ ሁሉ ጎብኛቸው ደስም አሰኛቸው የታመመች በግም ብትኖር አትናቃት እጅና እግሮቿም ቢሠበሩ አሥረህ እንድትጠገን አድርግ የጌታህን ግልገል አታጥፋ የታመመችውን በግ በትከሻዎችህ ተሸክመህ በመውሰድ ወደጌታህ ቤት አድርሳት ከጤናማ በጎችም ለመጨመር ህክምና አድርግላት የቆሰለውን አካልዋ በወይንና በጨው እጠበው የሚያስፈልገውም ከሆነ ብጣው እንደገናም ጨውንና ወይን በቁስሉ ላይ አፍሥስበት በጨውና በወይን በሽታ ሁሉ ይነቀላል አቺ የታመመች በግ ስትድን ለጌታህ መዝገብ የምታስገባውን ፍሬ አታውቅም የሰው ሕይወት ጣዖትን በማምለክ ብትደክም ከሐጢአት አንፃት በንሥሐም አካፄድዋን እንድታስተካክል አድርማ ለጌታህ እግዚአብሔር መዝገብ ንፁሕ ሥንዴ ሁና እንድትቀርብ በክሕደት ይሁን በእምነት በፆም ይሁን በጸሎት በማነኛውም ሁኔታ ብትገኝ በተሠጠህ ሐላፊነት ከአግዚአብሔር ጋር ያላትን ግንኙነት እንድታስተካክል አድርግ ከነፍስ ሕመም ፈውሳት በዚህ ጊዜ ንፁሕ ስንዴ ሁና ወደጌታ መዝገብ ትገባለች እንክርዳድ ሁና ወደእሳት አትጣልም እንክርዳድ ማለት ቤተክርስቲያን በንሥሐ ወደቅድስት ህህህህህ«ፎቪከዐሀበዐዘቲከ ውስተሥርዓታ ለቅድስት ቤተክርስደቲን እንቲአነ እንተተዓቅብ ሥርዓታ በኩሉ ጊዜ ወአንተሰ አዝዞሙ ለሊቃውንተ ቤተክርስቲያን እሙንቱኒ የአዝዝዎሙ ለሊቃውንተ ሕዝብ ለነገሥት ወለመኳንንት እንበለፍርሐት በእንተ ሥርዓታ ለቅድስት ቤተክርስቲያን መዓድዎሙ ወአለብውዎሙ ዘተሠርዓ ሎሙ በሕግ ወአንተኒ መኩንን ለአእመኮንከ በከመ ፅበይከ ስማዕ ቃለ እግዚአብሔር ዘነገሩከ ቃለ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ወኢትኅዝን ላእሌሴሆሙ በትዕቢት ወበትዝሕርት ከመ ኢይትመዓዕከ እግዚአብሔር ወኢታንብር ቂመ ውስተ ልብከ በእንተ ዘነገሩከ ቃለእግዚአብሔር በእንተ መድንኒተ ነፍስከ ወእመኒ ንጉሥ አንተ በከመትቤ መንግሥትከ አፍቅር ቃለ ወኢትፍርሖሙ እግዚአብሔር ከመይንግሩከ ወኢትትዓወሮሙ ለእለ ነገሩከ አላ አፍቅድሙ ፈድፉደ ከመ ነፍስከ ወኢትትገረም ላእሌሆሙ ከመ ኢይትመዓዕከ እግዚአብሔር በመዓቱ ወካዕበ ፍርሖ ለዘይኬንን ነፍስ ወሥጋ ሕቡረ ወኢታአእትት ቃሎሙ ዝዘነገሩከ አስመ ዘይትዔወር ቃለ እግዚአብሔር የሐፅፅ መዋፅሊሁ ወያገብእ ላእሌሁ ኩሎ አእኮኩየ ዘነበበ የማይመለስና በሷ እየተመራ የእግዚአብሔር ቤተሰብ ለመሆን የማይፈልግ ማለት ነው አንተ ግን የቤተክርስቲያንን ዐለቆች የሕዝብን አለቆች ይመክሩዋቸውና የእግዚአብሔርን አካሄድ ለሕዝብ ያስተምሩ ዘንድ እዘዛቸው የሕዝብ አለቆቹም ሳይፈሩ በጥብአት ነገሥታቱንና መኳንንቱም ያስተምሩ በህግ የተሠራላቸውን ምዕመናን ይከተሉ ዘንድ ንገሩዋቸው አስረዱዋቸውም አንተም ልትሠማው የሚገባህን የእግዚአብሔር ቃል ከመስማት ወደቷላ አትበል የቤተክርስቲያን መሪዎች የሚሠጡህን ትምህርት በትሕትና ተቀበል ሰውን አትፍራ ትዕቢትና ትዝሕርት አይደርብሕ እግዚአብሔር እንዳይቆጣህ ቂምን በልቡናህ አትያዝ ነፍህ ለማዳን ከመምህራን ስለሜደርስብህ ተግሣፅ ቅሬታ አይኑርህ አንተ ንጉሥ ብትሆን ባለህ የመንግሥት ሥልጣን ልክ ቃለአግዚአብሔርን ውደድ ይህ ከሆነ ነው መምህራን የሚነግሩህን ልትረዳ ምትችለው ሥልጣን አለኝ ብለህ መምህራንን ችላ አትበላቸው እንደነፍስህ ውደዳቸው እንጂ በምድራዊ ሥልጣንህም አትክበዳቸው እግዚአብሔር በመዓቱ እነዳይቆጣህ ነፍስንና ሥጋን አንድ ላይ የሚኮንነውን ፍራው ከመምህራን የተነገረህን ቃለእግዚአብሔር አታርቅ ቃለእግዚአብሔርን ችላ የሚል ሁሉ ዕድሜው አጭር ይሆናል እግዚአብሔርም ህህህህህ«ፎከወዐህቋበዐዘቲከዐ ላእለሳኦል ወአከአብ ወኦዝያን በውእቱ መዋዕል እለተአደው ወተዐወሩ ቃለእግዚአብሔር እንዘ ነገሥት እሙንቱ ወኢያሰነዩ ምግባሮሙ ለዘይሬዕዩዎሙ ወኢያንበሩ በርትዕ እለ እምታሕቴሆሙ አበግዓ መርዔቱ ለእግዚአብሔር እለ አእቀቦሙ ከመ ይርአዩዎሙ በንፁሕ ወእመሰ አሕጎሉ እምዘ አዕቀቦሙ ሀሎ ዘይትሐሰሶሙ እግዚአብሔር ለእመ አጥፍኡ ነፍሳተ በከንቱ ነፍላትሰ እለይርኦዩ ጳጳሳት እለቤተክርስቲያን አንተስ ኦ ንጉሥ ትሬኢ ሥጋ ወክሙ ዑቁ ከመኢይታሕጉሉ መርዔቶ ለእግዚአብሔር አንተሂ ንጉሥ እነዘትኤስዮሙ አድኅኖሙ እምእለ ይትኤገልዎሙ እቡያን እለኢአቀቡ ፍትሐ ወይትዔበዩ በፅንዓኃይሎሙ ወአንተሰ አድጎኖሙ እምእደ ሐጥአን ወለእቤራት ወእጓለማውታ ለሥዩማን ወለሊቃነ ጳጳሳት ወእጓለማታ ለሥዩማን ወለሊቃነ ጳጳሳት ወአእጓለማውታ ወለሥዩማንሂ ወለሊቃነጳጳሳት ይዕቀቡ ነፍሶሙ ከመ ኢይማኦሙ ህህህህህህ«ፎቲከክበዐፒከፈየር ጩጨ በበማአ ው በ መ መ የገዛራሱን መጥፎ ንግግር በአክአብ በሳኦልና በኦዝያን ላይ እንደፈፀመው ሁሉ ያደርግበታል እነሳኦል ከእግዚአብሔር የተሠጣቸውን ሥልጣነ መንግሥት እንደግል ሥልጣን በመቁጠር ቃለእግዚአብሔርን ችላ አሉ ምግባራቸውን አላሳመሩም ከፍ ያረጋቸውን እግዚአብሔርን ችላ አሉ ምግባራቸውን አላሳመሩም ከፍ ያደረጋቸውን እግዚአብሔር ራሱ የበታቾቻቸውን በቅንነት አልመሩም እግዚአብሔር ግን አደራነትን ሠጥቶአቸው ነበር በአደራነት የተሠጡዋቸውን የእግዚአብሔር መንጋዎች ካጠፉ በሐላፊነት እግዚአብሔር ይጠይቃቸዋል ነፍሳትንም በከንቱ ካጠፉ ዕዳቸው ብዙ ነው በዋነናነት ነፍሳትን የመጠበቅ ሐላፊነት ያላቸው ግን ጳጳሳት ናቸው ንጉሥ ሆይ አንተ ሥጋዊውን ሥራ ትጠብቃለህ ስለዚህ አንተና ጳጳሱ የእግዚአብሔር በጎች እንዳይጠፉ ተግታችሁ ጸልዩ አንተ ንጉሥ ከመልካም አያያዝ ጋር ሰዎችን ከሚታገሉዋቸውና ፍርድን ከማይጠብቁ ትዕቢተኞች በፅናታቸውም ከሚታበዩ አድናቸው ንጉሥሆይ ከበደለኞችና ከሐጢአተኞች እጅ ባልቴቶችንና የሙትልጆችን አድናቸው ከሊቃነጳጳሳት ደምሮ ያሉ በውስጣቸው ያሉትን ሙት ልጆች ያስተዳድሩ ዘንድ ድጋፍን አድርግላቸው ለሠይጣን እንዳይሸነፉም አበረታታቸው ጳጳስ ሰይጣን ወአሠንዮሙ በንሥሐ ወአድጎኅኖሙ አምፀብኡ ለዲብሎስ ከመይትፈሳሕ እግዚአብሔር በምሕሮቶሙ ወበዓቂበ መርዔቶሙ ወዕቀቡ መርዔተክሙ እንዘትሰምዑ ዘንተ ቃለ ወኢታስትቱ ዘአመገበክሙ እግዚአብሔር በመግቦቱ በከመኢይትሐሰስ እግዚአብሔር እምኔክሙ በእንተ ክኢመሐርክሙ ወኢገሠፅክሙ ለእለኢይሰምዑ እምኔክሙ ወለእአለሰምዑ ኢትፈንውዎሙ ውስተ ቤተ አበዊሆሙ ኢያማስኑ ዛይማኖቶሙ አዕንዕዎሙ እስከ ትፀንዕ አረማውያን ከመ ወተመይጦቶሙ አላ ዛይማኖቶሙ ወኢትፈንውዎሙ ውስተ ክህደት ከመ ኢያክብዱ አልባቢሆሙ አበዊሆሙ ወአዝማዲሆሙ እስመ አመ ትፌንዎ ሰዘአምነ ወተመይጠ እምክህደት ውስተ ብሔረ አበዊሁ አላውያን ወከሐድያን ትብእስ ክሕደቱ እምዘቀዳሚ በከመ ይቤ በወንጌል ኢተሀቡ ቅድሳተ ለከለባት ወኢትደዩ ባሕርየክሙ ቅድመ አሕርው ከመኢይኪድዎ በእገሪሆሙ ኢትስድድዎሙ ለእለአእመንክሙ ውስተ ግብረ ሆይ ከዲያብሎስ ጠብ ምዕመናንን አድናቸው በቪህ እግዚአብሔር ደስ ይለዋል እግዚአብሔር መንጋዎቻቸውን ስሰጠበቁ ደስ ይለዋል መንጋዎቻችሁን ጠብቁ ይህንንም ቃል እየሰማችሁ ለመጠበቅ ትጉ። ከሐዲማለት ያለህግ በአመንዝራነት የሚኖር ሰው ማለት ነው አረማውያን የባለእንጀራቸውን ገንዘብ እንደውሾች ይናጠቃሉ አሳማዎች የተባሉትም ህግ የለሾች ሁነው የረከሱ አለማውያን ናቸው እነዚህ የድሕነት ተስፋ ፈፅሞ የሌላቸው ናቸው ጌታችንም ለፍርድ ያቀርባቸዋል የነሱ ነፍስ እንደተለየች ወደኩነኔ ትወሰዳለች ስለዚህም ረሲአን ከደይን አይነሱም ሐጢአተኞችም ከፃድቃን ምክር አይጨመሩም ክዚህም በተነሳ ጌታ በተቀደሰው ቦታ አያቆማቸውም የመዳንና ምሕረትን የማግኘት ዕድልም የላቸውም እነዚህ ህግ የለሾች ወገኖች ተስፋቸውንና ተድላደስታቸውን ሥጋዊ ስሜታቸው በሚመራቸው ብቻ እየተመሩ በምድር ጨርሰዋል በፈቃዳቸው እንጂ በፈቃደእግዚአብሔር አይሄዱም ስለዚህ ፍዳ መከራና ሀዘን ብቻ ይጠብቁዋቸዋል እንጂ ወደቅድስና አይገቡም የቤተክርስቲያን አለቆች ሆይ ከእግዚአብሔርና ከኛ የተረከበችሁትን ሥርዓት ይዛችሁ ለመጓዝ ትችሉ ዘንድ ከሥጋዋ ነ ሰዎች የቤተክርስቲያንን ሐብት ለግላዊ ተግባራቸው እንዳያውሉ በቀኖና ቤተክርስቲያን ተወስኗል ከማንኛው የቤተክርስቲያ ህዛባላህየቶከ ክበዐቲከ« ለቤተክርስቲያን እስመዘእግዚአብሔር ውስቱ ወዘቀሠጠ ዘእንበለ ፈቃደሥዩማነ ቤተክርስቲን ተዓወሮ ለእግዚአብሔር ለዘከመዝ ብእሲ ይጠፍእ ዝክሩ እምድር በሰማያትኒ ይትወደይ ኀበእንተአልባቲ ሙዓእ እስከለዓለም ወለስዩማነ ቤተክርስቲን ቤተ እግዚአብሔር ኢይሕምዩዎመሙ ወኢይበልዎሙ አይቴ ወስዱ እስመበእንተ እግዚአብሔር ይሁቡ ለፅነኑላሳን እስመተውህቦሙ ተአምኖ እምኀበእግዚአብሔር ውስተኩሉ ንዋየቅድስት ደብተራ በውስተሐላፌ ንዋየዝንቱ ዓለም እፎ ኢይትአመና እግዚአብሔር እንዘነአምር ከመወሀቦ መራሑተ መንግሥተ ሰማያት ዕቀቡ ሥርዓታ ዘውስጥ ወክአፍአ ለቅድስት ቤተክርስቲያን ዘይትገበር በነፍስ ወሥጋ ዘሕቡእ ወዘገሀድ ከመትቁሙ ፍሱሐ ኒክሙ በዓውደከብካቡ ለክርስቶስ አመያስተርኢ በስብሐቲሁ ይኩንን ሕያዋነ ወሙታነ ክርስቶስ ይሁቦሙ ለጻድቃን አስበጽድቆሙ ወለእለኢገብሩ ፈቃዶ ሐጥአን ይሁቦሙ አሰበ ኀጢአቶሙ ኩነኔ ነደ እላት ወአንስ እብሰክሙ አቀቡ ትእዛዘነ ክአበዝናክሙ ወኢትበሉ ለየማን ወኢለጸጋም እስመ እግዚአብሔር ይወቅስክሙ በእንተ ክኢስነይክሙ ኅብት በፈቃዳቸው አይውሰዱ የቤተክርስቲያን ገንዘብ የእግዚአብሔር ገንዘብ ነው ከቤተክርስቲያን ሹማምንት ፈቃድ ውጭ ገንዘብን የወሰደ እግዚአብሔርን ችላ ብሏል የቤተእግዚአብሔርን ንብረት የሚቀስጥ ሰው ከዚች ምድር ቨር አልባ ሁኖ ይነቀላል በሰማያዊው ዓለምም እስከ ዘለዓለም ከማይወጣበት ገሐነም ይከተታል የቤተክርስቲያን ሹማምንት ገንዘቡን የት አደረሱት ተብለው መታማት የለባቸውም እነሱ የተቸገረውን እያዩ ይረዱበታልና የቅድስት ቤተክርስቲያን ኃላፊነት በሙሉም ከነሱ ራስ ላይ ነው የተጣለው እግዚአብሔር የመንግሥተ ስማያትን ቁልፍ የሠጠው ካህን በዚህ በሚያልፈው ዓሰም ገንዘብ እንዴት አይታመንም የቤተክርስቲያንን ሥርዓት በውስጥም ሆነ በውጭ በነፍስና በሥጋ በድብቅ የሚሠራው ሁሉ ሙታንንና ሕያዋንን ሊገዛ ክርስቶስ በተገለጠ ጊዜ በሠርጉ አደባባይ ደስተኞች ሁናችሁ እንድትቆሙ ያደርጋቹቷኋል ክርስቶስ ለፃድቃን የድካማቸውን ዋጋ ይሠጣቸዋል ለሐጥአን ደግሞ የሱ ፈቃድ ሳይፈፅሙ ቀርተዋልና የሐጢአተኝነት ዋጋቸውን ይከፍላቸዋል ግራና ቀኝ ሳትሉ እኛ ሐዋርያት ያዘዝናችሁን ሁሉ ፈፅሙ በተቀደሰችው ድንኳን ሲፈፀም ያለውን ሥርዓት አፈፃፀማችሁ ኣህህህወዩከዐክቨበዐየቲከ« በቅድስት ደብተራ ወእመሰ አስነይክሙ ወገበርከሙ ኩሎ ዘአዘዝናክሙ ትነብሩ ምስሌነ ዲበመናብርተ ሱራፌል ወትኬንኑ እለ እምታሕቴክሙ ወለእለሰ ኢገብሩ ፈቃደክሙ ፍዳሆሙ ኩነኔ ነደ እሳት እስከለዓለም አንትሙሰ ኢታስትቱ ነጊረ ወምሒረ እስከ እለተ ሞቶሙ ሰእለ እምታሕቴክሙ አንትሙኒ አሰንዩ ግእዘክሙ እስከ ዕለተ ሞትክሙ ከመ ትትፈሥሑ ምስሌሁ በከብካቡ ለመርዓዊ ወትብሉ ይእተአሚረ አነ ወደቂቅየ ዘወሀበኒ እግዚአብሔር ወትትፌሥሑ ምስለ ደቂቅክሙ በመንግሥደተ ሰማያት ወይእተ አማረ የአኩትዎ ለእግዚአብሔር ወንሕነኒ ምስሌሆሙ ነአኩቶ ወለእመ ሆርክሙ በሥርዓታ ለቅድስት ቤተክርስቲያን ውእቱ ይረድአክሙ ወያፀንዓክሙ ውስተ ገቢረ ትእዛዘቲሁ ከመ ትት መሐሩ ገቢረ ፈቃዱ አፅንዑ ልበክሙ ወኢትትሀወኩ እምውጊዛት ወእመሺኽ እምነፋሳት ወእመሂ እምሐይለ አጋንንት እመሂ በዘያስተርኢ ወእመሂ በዘኢያስተርኢ እስመ ለፍርሐት መቅሰፍት ባቲ እምኀበእግዚአብሔር ፈሪዛፃ እግዚአብሔር ባህቲቱ በቦቱ በፉጐዔት እስመ ፈሪፃ ካልተስተካከለ እግዚአብሔር ይወቅሳቹኋል እኛ ያዘበዝናችሁን ሁሉ ከፈፀማችሁ ግን ጌታችን ኢየሱስክርስቶስ በገባልን ቃል መሠረት ከሱራፌል መንበር ተቀምጠን ስንፈርድ ከበታቾቻችሁ ላይ አብራችሁን ትፈርዳላችሁ የናንተን ትምሕርት ሰምተው ሰማይመለሱ የነደእሳት ኩነኔ ይጠብቃቸዋል ይህም እስከዘለዓለም ነው እናንተ ግ ከናንተ በታች ያሉትን ከማስተማርና ከመንገር አትቦዝኑ እናንተም አመራራችሁን አስተካክሉ ይህንንም እስከዕለተሞታችሁ የዐና ይሁን በሙሽራው ሠርግ ደስተኞች ትሆኑ ዘንድ በዛንጊዜ እኔ እግዚአብሔር ከሰጠኝ ልጆቼ ጋር በመሆን አለሁ ትላላችሁ ከመንፈሳውያን ልጆቻችሁ ጋርም ትደበታላችሁ በመንግሥተሰማያት በዛን ጊዜ እናንተ እነሱና እኛ በሕብረት እግዚአብሔርን እናመሰግነዋለን እናንተ የቤተክርስቲያንን ሥርዓት መሠረት አድርጋችሁ ከተመራችሁ ባለቤቱ ይረዳቹኋል ልባችሁን ንፁሕ አድርጉ ማእበል አያውካችሁ የነፋሶች ነውጥም አያውካችሁ ከአጋንንት ሐይልም ተጠበቁ ከዚሁም አልፋችሁ ከሚታየውም ሆነ ከማይታየውም ሁሉ ተጠበቁ ከእግዚአብሔር እምነት ውጭ የሆነ ፍርሐት መቅሠፍትን ያስከትላል ከእግዚአብሔር ዘንድ ጥቅምን የሚያስገኘው ህህህህህ«ፎከዐኋበዐዘቲከዐ እግዚአብሔር ትዓቅብ እምኩሉ መንሱት ዘይመፅ ላዕሌሁ እመሂ በቃል ወእመሂ በምግባር ወእመሂ በበዘኮነ ግብረሕሊና ዝንቱ ዓለም ጠቢበ ኩን ለገቢረ ፈቃዱ ለእግዚአብፄር እስመ ኪያከ ሐረየ እግዚአብሔር ከመ ትትሰአክ ለደብተራ እንተ አጥሪያ በደሙ ከመትኩን ምስትሥራየ ኃጢአት አንተሰ ንግሮሙ ለሥዩማነ ቤክርስቲያን እመቦ ብእሲ ዘየሐድግ ብእሲቶ ወውሉዶ ዘእንበለ ይልሐቁ ወያእምሩ ፍኖተ እግዚአብሔር በምክንያተ ትፅግሥት ወእመኒ ብእሲት እንተ ትሜንን ስብላሳበ ወተሐድግ ደቂቃ ክእንበለታልሕቅ እስመ ኢኮነ ርቱዐ ይትወከፎሙ እግዚአብሔር ሰእለ ከመዝ እስመ በምክንያተ ትዕግሥት አማሰኑ ደቂቆሙ ወዘሰ ይሄሉ ከመይትጎሠሥ አኮ እምድሕረአውሰበ ወወለደ አላ እምንእሱ ወእምድህረ አውሰበ ወወሰደ ያልሕቆሙ ወይምሀሮሙ ወይገሥያዖሙ በሠናይ ከመ ያእምሩ ፍኖተ እግዚአብሔር ወእምዝ ይትገሠፁ በንሥሐ እስከዑ እለተ ሞቶሙ ወእምድሕረ ነሥሑ ለእመ አበሱ ኢይበቀዮ ኦሙ ዘቀዳሚ ንሥሐሆሙ ህህህህህ«ፎከሀበዐዘቲከዐ እግዚአብሔርን መፍራት ብቻ ነው እግዚአብሔርን የሚፈራ ሰው ሊመጣ ካለው ጥፋት ሁሉ ይጠበቃል ጥፋት በተግባር በቃል በሌላም የዚህን ዓለም ሁኔታን በማሰብም ይመጣል አንተ የእግዚአብሔርን ፈቃድ ለመፈፀም ጥብአት ይኑርህ የሐጢአት ማሥተሥረያ ትሆን ዘንድ በደሙ ገንዘብ ላደረጋት ደብተራ ተላላኪ እንድትሆን እግዚአብሔር መርጦሀል የቤተክርስቲያን ሹማምንትንም በትዕግሥት አመካኝቶ ገና ያላደጉ ሕዛናትን የእግዚአብሔርን መንገድ ሳያውቁና ሚስቱንም የሚተው ቢኖር ሴትም ትዳርዋን ትታ እመንናለሁ ብትልና በማደግ ላይ የሚገኙትን ሕፃናት ልጆቿን ትታ ብትመጣ የቤተክርስቲያን ሹማምንት እንዳይቀበሉዋቸው አስጠንቅቃቸው በዚህ መንገድ ከቤተሰባቸው የሚለዩ ሁሉ እግዚአብሔር ምነናቸውን አይቀበላቸውም ምነናን የፈለገ ሰው ሳያገባ በትንሽነቱ መመነን አለበት ትዳር መሥርቶ ከወለደ በኋላ ግን መመነን አይቻልም ቤተሰቡን ሜዳላይ ማፍሰስ የለበትም ትዳር መሥርቶ ልጆችን ከወለደ በኋላ የእግዚአብሄርን መንገድ እያሥተማረ ያሳድጋቸው በመልካም አስተዳደግም እየቀጣና እየተቆጣጠረ ያሳድጋቸው የእግዚአብሔርን መንገድ ይከተሉ ዘንድ እስከዕለተሞታቸው ድረስም በንስሐ ይገሠፁ ንሥሐ ከገባ በኋላ እንደገና ቢበድል የቀድሞው ንሥሐው ለዳግም ጥፋቱ አዝዝ እንከ ይዕቀቡ ሥጋሆሙ በንጽሕ ወኩኖሙ አርአያ ለውሉደክርስቲያን ከመ ያንፅሑ ሥጋሆሙ እምኩሉ ምግባረ ኀጎኅጢአት ወእም ዝሙት ወእማውታ ወበትክ ወእምክዒወ ደም ከመ ሰብእ በጉሕሉት ወእምስታይ ደመሰብእ ዘእንበለ ፅዋዕ ወበሊዓ ሥጋቢጽ በሐሜት ወአዲ ይትዐቀቡ እምስትየወይን ዘእንበለዐቅም ወእምስካር ዘይሬስዮ ለሰብእ ዘእንበለልብ ወዘሰ እንዘኤጴስቆጾስ አው ቀሲስ አው ዲቆን ዘይጎነዲ ወይሰቲ ዘእንበለዓቅም ይከውን ፅሉመልጣ በዝንቱ ይትመተሩ ምሂዚረ ወነጊረ ለእመዘከመዝ ካህናት ካህናት ለአመኮት ፅሙዳነ እመአርጊሆሙ ወኢይክሉ እምድሕረአስተርአዩ በስካር ተግሕሱ እምክህነት እለይሬእዩ ካልአን ይክሉ ይትከልዑ እምዝሙት ወስካር ረ እስመስካር ያፀልም ልበ ወያደክም ሕሊና ወይሬስዮ ለብእሲ ይኩን ማሕደረ ሊዱያብሎስ ይነፍፅ ወይርሕቅ እምኔሁ መንፈስቅዱስ ወካዕበ አዝዞሙ ለስዩማነ ቤተክርስቲያን ከመይትገሐሱ እምቁጥዓ ወመዓት አያገለግለውም አንተ ክርስቲያኖች በንፅሕና ሥጋቸውን ይጠብቁ ዘንድ አዘዛቸው የክርስቲያን ልጆች ከሐጢአት ሥራሁሉ ማለትም ከዝሙት የሞተውንና የበከተውን ከመብላት የባለንጆጀራውን ደም ከመጠጣትና የወንድሙን ሥጋ ከመብላት የሰውን ደም በተንኮል ከማፍሰስ እንዲሁም ከሐሜት እንዲታቀቡ ከሌሎችም የክፉዎች ሥራ እንዲጠበቁ አድርጋቸው ከመጠን ያለፈ መጠጥን ከመጠጣት ክርስቲያኖች ይታቀቡ ብ የሚያሠክርን መጠጥ አብዝቶ የጠጣ ሰው ልቡናውን ይረሳል በተለይ በክህነት የታቀፉት ኤጴስቆጸስ ቄስና ዲያቆን ወይንን በመጠጣት ጊዜን ማባከን የለባቸውም ወይንን ማብላዛት ልቡናን አጨልሞ ከነውረኝነት ይከታልና ካህናት በሥካር ከተጠመዱ ከመዓርጋቸውም ይባረሩ ህዝብን አይቻላቸውምና ሰክረው ከታዩ በቷላ የነሱ መወገድ ለሌሎችም ትምህርት ሊሠጥ ይችላል በዚሁ ብቻ ብዙዎች ከስካርና ከዝሙት ሊታቀቡ ይችላሉ ስካር የሰውን ልቡና ያጨልማል ሕሊናንም ያደክማል ሰውን የዲያብሎስ ማደርያ ያደርገዋል ከእግዚአብሔር በረከትም ይርቃል መንፈስቅዱስ አይጠጋውም ከዚህም በተያያዘ ቤተክርስቲያን አገልጋዮች ከቁጣ የራቁ እንዲሆኑ እዘዛቸው የስው ቁጣ ከክህነታቸው ይወገዱ መገሠፅና ማስተማር ህህህህህ«ፎከወዐህበዐዘቲከዐ ገ እስመመዓቱ ለብእሲ ጽድቀ እግዚአብሔር ኢያጌብር እመቦ እምካህናት ዘያዘልፍ ቁጠዓ ይትመተር እምክህነቱ ወለእመቦ እምሕዝባውያን ዘይከውን ስምዓ በሐሰት ንግሮ ከመይትመየጥ እምሐጢአቱ ወለእመአበየ ይትመተር እምከዊነውሉደ ቅድስት ቤተክርስቲያን አመቦ ዘይድሕር ብእሲቶ ዘእንበለትዘሙ ላእሌሁ እመሂ ሕዝባዊ አዝዝዎ ይቁም አፍአ እምቤተክርስቲን ዓመተ እስመነፈቀ ዘይቤ እግዚአብሔር ብእሲ ውብእሲት ጳሥጋ እሙንቱ ዘግዚአብሔር አስተዓመረ አይፍልት ወኢይሌሊ ወገሥፅዎሙ ኢይድኃሩ አንስቲያሆሙ። ወለሲሞን መሠርይ አፅደፍክዎ በውእቱ መዋዕል በእንተ እኩይ ምግባሩ ወለሐናንያ ዘቀሠጠ ሴጠ ወይን አነ ረገምክዎ ወሶቤፃ ነሥአ መልአክ መጥባህተ ቀትል ዘበጦ ወሞተ በአሐቲ ዝብጠት ወከገሁ ብአሲቱኒ ሞተት እምድሕሬሁ እስመ ተዐደው ሥርዓታ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን ለዘየሐውር በንፁሕ ኤጵስቆፅስ ሕልው ምስሌሁ መልአከ እግዚአብሔር ወይገበር ሎቱ ፈቃዶ ወበእንተዝ አሠንዩ ደቂቃ ለቤተክርስቲያን በኩሉ ግብርክሙ ዘትገብሩ ለእለ አልቦሙ አእምሮ ወኢያስተሐቅሩ ትእዛዘ እግዚአብሔር ወግበር ሥርዓታ ለቤተክርስቲያን ከመ አርአያ ኢየሩሳሌም ሰማያዊት እንተ በውስቴታ ይሴብሑ መሳእክተ እግዚአብሔር ዘእንበለ ፅርዓት ወኢይፈቅድ እግዚአብሔር እንዳትደፋፈሩዋት አሷ የጌታየና አምላኬ ኢየሱስ ክርስቶስ ናትና ለ ልጄ ቀሌሚንጦስ ሆይ የሠራሁልህን ስርዓት በጥንቃቄ ጠብቅ አአምሮ ለሌላቸው የጠለቀውን ምሥጢር አትግለዕላቸው የእግዚአብሔርን ቃል መዘባበቻ እንዳያደርጉት ያልሆነውን ትርጉም እየሠጡ የተሠጣቸውን ስለአምላክና ስለቤተክርስቲያን ትእዛዝ በክብር መከተል ፈቃድ የላቸውም መሠርዩ ሲሞንን በእግዚአብሔር ኃይል እንዲወድቅ አደረግሁት የወይኑን ሺያጭ ያታለለ ሐናንያንም እኔ ረገምሁትና ወድያው መልአክ የኔን ርግማን ተቀብሎ መታው እሱም ባንድ ጊዜ ሞቿ ሚስቱም ከሱ በኋላ ሞተች እነሲሞን የቅድስት ቤተክርስቲያንን ሥርዓት ስለ ተደፋፈሩ ሞቱ በንፁሕ ለሚመራ ኤጵስቆፅስ የእግዚአብሔር መልአክ አይለየውም ፈቃዱን ይፈፅምለታል ስለዚህ የቤተክርስቲያንን ልጆች በትክክል ምሩ በሥራቸው ሁሉ ለእግዚአብሔር እንዲገዙ ልቡና የሌላቸው ሰዎች ግን እግዚአብሔርን ቃል ያቃልላሉ የቤተክርስቲያንን ሥርዓት በስማያዊቷ ኢየሩሳሌም ምሳሌ አድርግ ሰማያዊቷ ኢየሩሳሌም መላእክተእግዚአብሔር ያለዕረፍት ምሥጋና የሚያቀርቡባት ናት እግዚአብሔር የተንኮለኞችን ነገር ህህህህህ«ፎከሀበዐዘቲከዐ ነገረ ጽልሕዋን ወአማፅያን እስመ ቅዱስ ውእቱ ወይትቄደስ በቅዱሳን ወኢይፈቅድ ከናፍረ ጉሕሉት እስመ በቅዱሳን ይሴባሕ ወበንፁሐን ይትዌደስ ወበትጉኀን ይትሌአል ወመሥዋ እተኃጥአን ኢይሠምር እመቦ ኤሏስቆጳስ ውስተ ጵጵስና ወጳጳስ ውስተ ሊቀጳጳሳትና ወዲያቆን ውስተ ግብረ ክህነት ወንፍቀ ዲያቆን ውስተ ዲቁና ወአናጉንስጢስ ውስተ ግብረ ንፍቀዲያቆናት ወሕዝባዊ ውስተ ግብረ አናጉኒንስጢስ ወዲያቆናዊት ውስተ ግብረ ሕዝባዊ ወደናግል ውስተ ግብረአንስት ወአዋልድ ውስተ ግብረደናግል ወኩሉ ዘይትአደው እምዘ ዘከርነ መዓርጊዛ ለቅድስት ቤተክርስቲያን ውጉዝ ውስቱ ወይትመተር እመአርጊዛ ለቅድስት ቤተክርስቲያን ለእመእባእናሁ ንሕነ አልብነ ሥልጣን ወልአከ እግዚአብሔር ይትመዓዕ ላእሌሁ ወየሐንቆ ከመ ይሁዳ ዕልው ዘተፈልጠ እማሕበርነ ወተሐንቀ በከመ መሀሮ ሰይጣን አቡሁ እመቦ ዘተሐየለ ካልኡ ወዘአዕቀቦ ንዋዩ በዓመዓ እመሂ እም እንስሳ ወእመሂ እምንዋየ ባእድ አው ወርቀ ወብሩረ ይፍዲ አይቀበልም እግዚአብሔር ቅዱስ ነውና በቅዱሳኖቹ ይመሠገናል የተንኮለኞችን ምሥጋና አይቀበልም እሱ በቅዱሳኖቹ ብቻ ይመሰገናል በንፁሐኖቹም ይወደሳል በትጉሐንም ከፍከፍ ይሳል የሐጥአንን መሥዋዕት አይቀበልም ኤጵስቆጾስ ሁኖ የጳጳስን መዓርግ ጳጳስሁኖ የሊቀጳጳስን መዓርግ ዲያቆን ሆኖ የቄስን መዓርግ ንፍቀዲያቆን ሆኖ የዲያቆንን መዓርግ አናጉንስጢስ ሆኖ የንፍቀዲያቆንን መዓርግ ሕዝባዊ ሆኖ የአናጉስጢስን መዓርግ ዲያቆናዊት ሁና የሕዝባውያንን መዓርግ ሴቶች ሆነው የዲያቆናዊትን መዓርግ ደናግል ሁነው የሴቶችን መዓርግ ልጃገረዶች ሁኖው የሴቶችን መዓርግ ከነዚህ ከዚህ በላይ የተዘረዘሩትን ሁሉ በድፍረት የፈፀመ የተወገዘ ይሁን ከቅድስት ቤተክርስቲያን የተረከበውንም መዓርግ ተቀምቶ ይቅር በማንኛው ቤተክርስቲያን አይገኝ እኛ በነዚህ ዐመፀኞች ላይ ሥልጣን የለንም የእግዚአብሔር መልአክ ግን በሱ ላይ ቁጣውን ያሳያል እንደይሁዳም ያሳንቀዋል ይሁዳ በገዛራሱ ታነቀ ይህም ካባቱ ሠይጣን የተማረው ነው ከስው በአደራነት ገንዘብንም ሆነ እንስሳ ወርቅም ይሁን ብር አልመልስም ብሎ ያመፀ ቢኖር በአደራነት ከተረከበው ፅጥፍ ህህህህህ«ፎከዐሀበዐዘቲከዐ ሚሙ ካፅበተ ወለእመ ተሐበለ እምንዋየ ቤተክርስቲያን የሀብ ትሕምስተ እስመ ተሐየለ ንዋየ ቤተ ክደርስቲያን ቤተእግዚአብሔር ዘንተ ሠራዕነ በቀኖና ከመ ኢይትኀየል ፅ ንዋየ ካልኡ እመቦ እም ኤጴስቆልሳት ቀሳውስት ወዲያቆናት ዘይነሥኡ ርዴ ወበርዴኒ ያመክዕብ ንዋዮ ይትምተር እመዓርጊሃ ለቤተክርስቲያን ወይሠዐር እምዘኮነ ሚመቱ ወእመቦ እምኤጴስቆጳሳት ቀሳውስት ወዲያቆናት ዘያስተዋዲ ቢዖ በዓመባ ኀበ ነገሥት ወመኳንንት ወይሰኪ በእንተ አበሳ ወዐመፀ ዘአበሰ ሎቱ ይትመ እመዓርጊሁ እመቦ እምእመናን ዘይድሕር ብእሲቶ ዘእንበለ ትዘሙ በላእሌሁ ወያወስብ ሕድግተ ይቁም እስከ ይኔስሕ እመቦ አምክርስቲያን ዘየሐውር ኀበ ዘፈን ወተውኔት ወይበውአ ውስተ ቤተ ተውኔት ወይሰክር ወይበውእ ቤተ ብለኔ ይትመተር እም ቤተክርስቲያን አመቦ እምውሉደክርስቲያን ዘቦከ ምኩራበአይሁድ ወምኩራበ ኦሬሚ ይጸሊ ምስሌሆሙ ወይበልዕ እምበዓሎሙ ወመሥዋዕቶሙ ይትመተር እመዓርጊፃ ለቤተክርስቲያነ አመቦ ኤጴስቆልስ ቀሲስ አው ዲያቆን ወሕዝባዊ አለየአምኑ በነገረ ረዓይያነ ኮከብ ወመጥዓውያን ወመሠግላን አድርጎ ይክፈል በዚሁ አካፄድ የቤተክርስቲያንን ገንዘብ በዓመዕ ወስዶ ለግሉ መጠቀምያ ያዋለው አምስት ዕጥና አድርጎ ይክፈል የበደለውም ግለሰብ ሳይሆን ቤተእግዚአብሔር ስለሆነ ይህን ቀኖና ሠርተናል አንዱ የሌላውን ገንዘብ እንዳይቀማም ቀኖና ሠርተናል ኤጵስቆጳስ ሁኖ ወይምቄስ ዲያቆንም ይሁን በአራጣ ገንዘቡን እየሠጠ ዕጥፍ በማድረግ የሚቀበል ከሥልጣኑ ይመተር ከቤተክርስቲያን ሥልጣኑም ይወገድ ከኤጴስቆጳሳት ቀሳውስትና ዲያቆናት መካከል ባለንጀራውን በበደል ተነሳስቶ ወደነገሥትና ወደመኳንንት ቢከስ ካለበት የቤተክርስቲያነ ሹመት ይውረድ ከአገልግሎቱም ይወገድ ሚስቱ አመንዝራ ሳትሆንበት የሚፈታና የተፈታችውም ያገባ ንሥሐውንእስኪጨርስ ድረስ ወደቤተክርስቲያን ከመግባት ይከልከል ክርስቲያን ሆኖ እያለ ዘፈን ወዳለበትና ሥካር ዝሙት መዳራት ወዳለበት ቤት ከሄደ ከክርስቲያንነትም ሆነ ከማናኛውም አባልነት ይሠረዝ ከክርስቲያን ወገኖች ወደ አይሁድና ወደአከረማውያን ምኩራብ ገብቶ በነሱ የአምልኮት ሥርዓት የተሳተፈ ለበዓላቸው ከተሠዋውም መስዋዕት የበላ ከቤተክርስቲያን ይወገዝ ኤጺስቆልሳት ከቀሳውስት ከዲያቆናትና ከሕዝባውያን በኮከብቆጣሪዎች በጣኦት ማምለክ ከወደቁ ከቤተክርስቲያን ህህህህህ«ፎከወዐክበዐዘቲከ ወይትፋቀሩ ምስሌሆሙ ይትመተሩ እምቤተክርስቲያን ወለእመ አስገሉ በእሳት ወማይ ወበአእዋም በዝኒ ይትመተሩ እም ቤተክርስቲያን ወእመሰ ሕዝባዊ ይቁም እምቤተክርስቲያን እስከይኔስሕ ወይትወሐድ ውስቴታ በጸሎት ወበስእለት በአንብፅ ቤተክርስቲያን አምሳለሐመር ዘይዘብጥዋ መዋግደ ወነፋሳት ወማዕበላት ወኢትትሐወክ በእንተ ዘተገብረት በእደኪያን ወትትሔደፍ ኢትትሀወክ ወኢታንቀለቅል ወኢትሠጥም እምአበሳሆሙ ለመምዕልያን ነገሥት ዲበ ዛይማኖተ መስቀል ተሐንጸ መሠረታ ወኖትያትኒ በየማና ወበፀጋማ እለየሐድፉ ኪየዛፃ እስከ ትበፅህ ኀበ መርሶ መድኅኒት ወምሳሌዛሃ ለባሕር ዓለም ውስቱ ወመዋግድ ወማዕበል ወነፋሳት እሙንቱ መጥዐውያን ወመሰግላን እለ የሀውኩ ዓለመ በምልኡ ኦሙንቱሂኒ ምስለ ዘይሰምዖሙ ይወርዱ ውስተ ባሕረ እሳት ወይትሐተሙ ውስቴታ ኀበ አልባቲ ሙዳእ እስከ ለዓለም ወካዕበ ንሕነ እሙንቱ እለ ንፀይሕ ፍኖታ ለሐመርነ ቅድስት ቤተክርስቲያን ወንፀሐይሕ አስዋከ ረሲከን እምኔፃ ጌ ይባረሩ ይወገዙ ከተጠቀሱት ጋር ፍቅር ካላቸውም ይባረሩ በእሳት በውፃ በዛፍና በሌሎችም ከማምለክ ደረጃ ላይ ከደረሱ ከቅድስት ቤተክርስቲያን አባልነታቸው ተወግዘው ይለዩ ሕዝባዊው ብዙ ትምህርትን ካለማግኘቱ የተነሳ ይህንን ፈፅሞ ከሆነ ንሥሐ እስኪገባ ድረስ በሰቆቃና በልቅሶ በቤተክርስቲያን ዙርያ ይመለስ ቤተክርስቲያን በመልካም ጥበበኛ ተሠርታ በመልካም ጥበበኛ እንደምትነዳና መዋግድ ማእበላትና ነፋሳት ከክፉዎች ነገሥታት ጥፋት የተነሳ በማትሠጥም መርከብ ትመሰላለች ቤተክርስቲያን በምንም በምን የማትናወጥ የፀናች ናት ቅድስት ቤተክርስቲያን በሃይማኖት መስቀል ላይ የተመሠረተች ናት መሠረቷም ፅኑዕ ነው በግራዋና በቀኝዋ ዋናተኞች ያጅብዋታል ከምትንሳፈፍበት ባህር አልፋ ወደመርሶ መድሐኒት እስክትደርስ ድረስም ከሷ አይርቁም የባሕር ምሳሌ አለም ነው በነፋስ በመዋግድና በማዕበል የተመሰሉት ደግሞ ጠንቋዮችና ሌሎችም ናቸው እነሱ ዓለምን የሚያውኩ ናቸው እነዚህ ዐመፀኞች እነሱን እየተከተሉ ምክራቸውን ከሚሰሙና በነሱም ምክር የጥፋት ጎዳናን ከሚመርጡ ጋር ወደዘለዓለምጥፋት ይገባሉ የኛ መርከብ የሆነችውን የቤተክርስቲያን መንገድ የምንጠርግ እኛ ነን የልበዝንጉችንንም እሾህ ከቤተክርስቲያንና ህህህህህ«ፎከዐህኋበዐዘቲከ ወእም አልባቢሆሙ ለእለ ያጥዕው ከመያማስት ቢጾሙ እሙንቱኒ ምሱናን እሙንቱ ወይትማልኩ ምስሌሆሙ ካልአነ ውስተ ኩነኔ ለእመ ረከቡ ዘኢኪነቅሐ ለግብረ መልእክትነ ውስተ ቅድስት ቤተክርስቲያነ እስመ እምኩሉ ኀጢአት የአኪ ሠገል ወጣዖት በኀበ እግዚአብሔር ይእዜኒ መምህራነ ቤተክርስያን ውስተ ዘዚአነ ቀኖና ኢታስትቱ ገሥጽዎሙ ለእለስሕቱ ሕዝበ ክርስቲያን ከመ ኢይትመዐዕክመሙ እግዚአብሔር አመትበፅሑ ቅድሜሁ ፈድፉደ ተጠናቀቁ ባቲ ከመኢትሕልፍ ሰዓት እንተባቲ በኢያሰነይክመ ፈቃደ እግዚኡ ይወት ስክሙ እግዚአብሔር በእንተ መልእክተክሙ እስመገብር ቪየአምር ወኢይገብር ብዙሕ መቅሰፍቱ ወዘሰ ኢየአምር ሕዳጥ መቅሰፍቱ አርትዑ ፍናዊክሙ ኦ ውሉደ ቤተክርስቲያን ወዕቀቡ ዘሠራዕነ ለክሙ በቃለ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ አንትሙ ጳጳሰት ኢትሚሙ ዘረከብክሙ ዘእንበለ ሕግ ወዘእንበለትሕትቱ ወትጤይቁ እለቦሙ ነውር ዘነገርጋር ለእመ ኢሰምዐ ወኢተናገረ ምንተ አሰነየ ግብሮ ዘለምፅ ኢይሰየም ውስተ ቤተክርስቲያን ከመ ኢያስቆርሩ ሕዝብ ባለእንጀራቸውን ወደጥፋት ከሚያስገቡ ጥፋተኞች የምንነቅል እኛ ነን ለጥፋት ሆን ብለው የተሠለፉ ሰዎች ብቻቸው አይጠፉም እግረመንገዳቸው ያልነቃውንና ከኛ ትእዛዝ ወደኋላ ያለውን ይዘው ይጠፋሉ እንጂ ከሐጢአት ሁሉ ጣዖትን ማምለክና ጥንዋቐላ በእግዚአብሔር ዘንድ ይጠላል ሙ ስለዚህ የቤተክርስቲያን መምህራን ሆይ የኛን ቀኖና አስተምሩ ሥሕተት ውስጥ የገቡትንም አትቦዝነ ይህን ካልፈዐማችሁ ተመርኩዛችሁ ሕዝበክርስቲያን አግዚአብሔር ከፊቱ አቁሞ ይቆጣቹኋል እንድትሠሩባት አግዚአብሔር የወሰነላችሁን ሰዓት ሳታልፍ ከመገሠፅ ኃላፊነታችሁን ተወጡ ዘተሠጣችሁ ሰዓት ባትሠሩ ለወቀሳና ለከባድ ቅጣት ትዳረጋላችሁ እያወቀ ላጠፋና የጌታውን ትእዛዝ ላልፈፀመ አገልጋይ ከባድ ቅጣት ሲጠብቀው ላላወቀ ደሞ ቅጣቱ ጥቂት ነው የቤተክርስቲያን ልጆች ሆይ መንገዳችሁን አስተካክሱ የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቃል መሠረት አድርገን የሠራንላችሁንም ጠብቁ እናንተ ጳጳሳት በሕዝብ ዘንድ ታአማኒነት የሌለውን ሰው በክህነት አትሹሙት ስለሚመረጠው ለክህነት ከሌሎች ብዙ መጠየቅና መረዳት ያስፈልጋቹኋል ነውር ካለበት ክህንነት አትሥጡት እንደበተርቱ ፅም መሆን አለበት ካልሆነ ግን ህህህህህ«ፎከሀበዐዘቲከዐ በእዴሁ ተመጥዎ ሥጋሁ ወደሙ ለአኀዜኩሉ ዓለም ወለእመ ኮነ ሐንካስ ዘኢይክል ሰጊረ ዘእንበለበትር ኢይኩን ካህነ ወለእመከህለ ሰጊረ ዘእንበለ በትር ይክል ይሰየም ይኩን ካህነ ዘሠናይ ግእዙ ለግብረ እግዚአብሔር ወቦቱ አእምሮ ወልቡና ወተርጉሞ መጻሕፍት ቅዱሳት ወያሴኒ ፍኖተ ቃል ዘበአማን መንፈሳዊት ወይመይጥ ሕዝቦ ውስተ ቪበአማን ፍኖተ ንሥሐ ከመ ይትዐረቁ ምስለ እግዚእነ ወአምላክነ ኢየሱስ ክርስቶስ ወእመቦ እምሕዝብ ዕልዋን ወመናፍቃን እለዙጠምቁ ኢይሠየሙ በጉጉዓ እስከ ይትአመር ሑረቶሙ ተዓቀቆቡ አምተዙላት እለያማስኑ አባግዓ መርዔቱ ለክርስቶስ ኔርሰ ኖላዊ ይሜጡ ነፍሶ ቤዛ አበግዒሁ እግዚእነ ቤዘወነ አመ ይእሕዝዎ በይእቲ ሌሊት ወፈቀዱ የአሐኩነ ለነኒ ወይቤሎሙ ሕድግዎሙ ለእሉ እስመ ኪያየ ተሐስሱ ወአንስ ድኩም አፈድፈድኩ ተሐልፎተ ቃልየ ወእቤ አንስ ኢይክሕደከ አመውት ምስሌከ ለዘቤዘወነ በነፍሱ ንህነ አባግዓመርዔቱ እለ ሀሎነ ምስሌሁ ቤዘወነ በደሙ ለምፃምንም ለክህነት አትመድቡ ሥጋወደሙን የሚቀበሉ ሕዝብ የመፀየባ ሁኔታ እንዳያሳዩ አንድ እግሩ በሽተኛ ከሆነና ያለበትር መራመድ የማይችል ከሆነ ለክህነት አይገባም ከክህነት አይከለከልም ካህን መልካም አንደበትና መልካም ተግባር ያለው ይሁን አዋቂና የሰከነ ፅውቀት ኑሮት ቅዱሳት መጻሕፍትን መተርጎም መቻል አለበት መንፈሳዊ ሕይወቱንም አሟልቶ መምራት የሚችል ይሁን ሕዝበክርስቲያን በንሥሐ ከጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጋር እንዲታረቁ የማድረግ ሐላፊነት የካህን ነውና ከሕዝብ መካከል ከሐዲዎችና መናፍቃን ጥምቀትን ቢቀበሉ ትምህርትን እያገኙ ይቆዩ የቤተክርስቲያንን ሐላፊነት አይቀበሉ ይህ ከሆነ ማንነታቸው ሲጠና ሊረጋገጥ ይችላል የክርስቶስን በጎች ከሚነጥቁ ተኩላዎችም ተጠበቁ መልካም እረኛ ስለበጎቹ ነፍሴን አሳልፎ ይሠጣል ጌታችን እኛ እንዳንያዝ እነሱን ተዋቸው ይሂዱ እኔ አለሁላችሁ ብሎ ስለኛ ራሱን አሳልፎ ሠጠ ና እኔ ጴጥሮስ ደካማ ነበርኩ የቃል እላፊም አዘወትር ነበር ጌታችንን እኔ አልክድህም አልኩት ካንተጋርም እሞታለሁ አልኩት ይህንን ያልኩት የኢየሱስ ክርስቶስ መንጋዎች ሁነን ከሱ ጋር በነበርን ጊዜ ነው እሱም በደሙ አዳነን እንዴት ያስተምራል ያለበትር መራመድ የሚችል ከሆነ ግን መድሐኒታችን ኣባካህላወቶከ በፒቲከየ እሱ ግን ስለኛ በግዓመሥዋዕት ሆነ ስለሌሎችም ሐጢአተኛች ቤዛ ሆነ ነውር የሌለበት የበግ ጠቦትም ሁኖ ስለኛ ሞተ ከተኩላም እኛን ለማዳን አንደበቱን ከፈተ እኛም ከኛ በታች ውእቱስ ተጠብሐ በእንቲአነ ወበእንተ ኩሎሙ ኃጥአን ከመ በግዕ ዘአልቦ ነውር ወኪከሠተ ሕማሙ በአፉሁ ከመያድሕነነ እምተኩላ መሣጢ ንሕነሄ ይደልወነ ንመጡ ነፍሰነ ቤዛአባግዒነ እለ እምታሕቱነ ወኢንመጥዎሙ ለተኩላት መሠጥ አላ ናሠንዮሙ በኩሉ ምግባረ ሠናይ እንዘ ናመዕኦሙ ኀቤሁ ወይዕቀቡ ሥርዓታ ለቅድስት ደብተራ ወይተአቀቡ እምትእይርቶሙ ሰአቤሴላውያን ትውልደ ዓላውያን ወዓማፅያን እለቀነዮሙ አብሲስ ወመሀሮሙ ዙሎ ምግባረ አከይ ይትቃረንዋ ለቅድስት ቤተክርስቲያን እንዚያመዕኩ ሁነው እንድንጠብቃቸው ስለተሠጡን በጎች ነፍሳችንን እንስጥ ለተኩላዎች አሳልፈን አንስጣቸው ትተናቸው ሳንሸሽ ወጥተን ወርደን በማስተማር ወደእግዚአብሔር እናምጣቸው የቅድስት ደብተራንም ሥርዓት ጠብቁ አብሲስ የተባለው መናፍቅ ተነስቶ ክርክርን እያነሱ ቤተክርስቲያንን በመቃወም የሚሠለፉ ብዙ ተከታዩችን ወስዲል የሱ ተከታዮች የክህደትና የዓመዕ ሰዎች ናቸው ስለዚህ ከነሱ ተንኮል ተበብበቁ ጋእ። ዕቀቡ ሥርዓታቤተክርስቲያን ኣህነለስለወዩከዐሀክዐቲከ ፍላጎታቸው መሐይምናን ካላቸው ንብረት ለድሆችም ምፅዋትን ይሠጡ ዘንደ እዘዛቸው ይህን ካደረጉ እግዚአብሔር ይባርከዋል ምንም የሌለው ድሐ ቢሆን እንኳ ካለችው የፅለት ጉርሱ ከፍሎ ይመፅውት ይህን ከፈፀመ እግዚአብሔር በዚህ ዓለም እያለ ካለበት ደረጃ ከፍ ያደርገዋል በወድያኛው ዓለምም ከማሕበረቅዱሳን ጋር ይጨምረዋል ከሞት ወደሕይወት ለመሻገር ትችሉ ዘንድ መልካም ሥራን ችላ አትበሉ ከዕልዋን ጋርም አትቀላቀሉ እናንተ የክርስቲያን ልጆች የነገርናችሁን ነገር ወደቷላ ችላ አትበሉ ሕዝቦቹ ለናንተ የሠጠነውን ሥርዓት ጠብቀው ይኖሩ ዘንድ እዘዙዋቸው ይህንን የሠጠናችሁን ሥርዓት የማይቀበልና የማይመራበት ሰው ካለ ከቅድስት ቤተክርስቲያን መዓርጉ ይወድቃል የቤተክርስቲያንን ሥርዓት ጠብቁ እሷ የጌታችን መድሐኒታችን ኢየሱስክርስቶስ ናትና ይህንን ማድረጋችሁ በሰማያት ላለው አባታችሁ ልጆች እንድትሆኑ ነው እሱለደግ ሰዎች ደገኛ አምላክ ነውና እግዚአብሔር ለደገኞች ደግ ነው ሐጢአተኛን ስለሐጢያቱ ችላ አይለውም ሁሉ ለሱ ነው ሁሉም ከሱ ዘንድ ነው ሁሉ በፈቃዱ ይሆናል ሁሉ ከፊቱ ተዘርግቶ ይታያል ሁሉም ከሱ ዘንድ ግልፅ ወኢትትገሐሱ እምኔፃዛ ከመትኩኑ ፍሠሐነ በበአትክሙ ወበዐአትክሙ ውስቴታ እስመ ለነ ለአሠርቱ ወሐዋርያት አዘዘነ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ ከመ ንሥራዕ ሕዝቦ በጽድቅ ወበርትዕ ወኢናድሉ ለገፀ ሰብእ አላ በከመቀኖና ዘቤተክርስቲያን ይደልዎ ቁመት ወምሕረት ወኢነሀብ ለሕዝብ ካልአ ምክንያተ በዘይትገሐሱ እም ሥርዓታ ለቤተክርስቲያን እስመሀለው በምክንያት እለይትገሐሱ እምሥርዓተ ቤተክርስቲያን እንዘ ይብሉ ለነሰ አዘዙነ ሥዩማኒነ ከመ ንግበር ፈቃዶሙ ለእለይመልኩ ዓለመ ወኢንክል ተጠናቅቆ ውስተ ሥርዓተ ቤተክርስቲያን አንበይነዝ ኢያሰነዩ ሥርዓቶ ለአግዚአብሔር ወእግኪአብሔርኒ ይወቅሶመ እስመ ነገሥት ወመኳንንት ርቱዓ ይትአዘዙ ለእግዚአብሔር በእንተ ነፍሶሙ እስመ ይቴይስ አሰንዮ ነፍስ እምነ ሥጋ እስመ አለ ዘሥጋ ይሄፄልዩ ይፈቅዱ ያድልው ለሰብእ ወእለሰ ይፈቅዱ ያድልው ለእግዚአብሔር እሙንቱ ኢየኀጥኡ ዘሥጋ ወዘነፍስ እስመ ለሊሁ ይሜህሮሙ ከመያድልው ሉሎቱ በከመፈቀዱ ህህህህህ«ፎከዐበዐዘቲከ ሯ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለኛ ለአሥራሁለት የ ነው የቤተክርስቲያንን ሥርዓት ጠብቁ ከሷም አትራቁ ከሷ ካልራቃችሁ ስትወጡና ስትገቡ ፍዑም ደስታ ይሰማቹል ሐዋርያት ሕዝቦቹን በአውነትና በቅንነት እንመራ ዘንድ አዞናል በቤተክርስቲያን ቀኖና መሠረት እንጂ በሌላ ምክንያት ለሰው ፊት በማዳላት ቅጣትንም ሆነ ሌላ በሰው ላይ እንዳናስተላልፍም አዞናል ስለዚህ ከቤተክርስቲያን ቀኖናና ሥርዓት ውጭ በሆነ መንገድ ሕዝቦችን አንቀጣም በሌላ ምክንያት ከቤተክርስቲያን ቀኖና የሚወጡ አሉ የምድር ገዢዎች ፈቃዳቸውን እንፈፅም ዘንድ ሌላ ትአዛዝ ያዙናል የቤተክርስቲያንን ሥርዓት በጥንቃቄ ልንከታተል አንችልም በማለት ብዙ የተለያየ ምክንያት ያቀርባሉ ይህንንም ምክንያት መነሻ እያደረጉ የእግዚአብሔርን ሥርዓት ችላ ይላሉ እግዚአብሔርም ይወቅሳቸዋል ነገሥታትና መኳንንት በቤተክርስቲያን እንደማንም ተራዎች ናቸው ስለዚህ ስለነፍሳቸው በትክክል የቤተክርስቲያንን ሥርዓት ይጠብቁ ለሥጋ ከማድላት ለዘዓለማዊቷ ነፍስ ማድላት ይሻላል ለስጋ ብቻ የሚያስቡ ለሰው እንዲያደሉ በራሳቸው ይገደዳሉ ለእግዚአብሔር ማድላትን የመረጡ ግን በረከተነፍስንና በረከተሥጋን አያጡም እግዚአብሔር ራሱ በቀና መንገድ እንዲጓዙ ይመራቸዋል ወይመርሖሙ ውስተ ገቢረ ትእዛዛቲሁ እግዚአብሔር እመቦ ዘተግሕሰ እምሥርዓተቤተክርስቲያን ወሐብሩ ላእሌሁ ሊቃናተ ቤተክርስቲያን ወሰከዩዎ በሕገዓመዓ ወውእቱ ኢተግህሰ እስከይፈትሑ ቦቱ ሊቃናተ ቤተክርስቲያን አላ ኮነ ምሕፁነ ኀበ መኳንንተዓለም ወአበየ ተግሕሶ እምዘ ግእዝዎ ውእቱኬ ይከውን ቅውመ እምቤተ ክርስቲያን ወኢይደመር ምስለ ሕዝብ እስከ አመይኔሥሕ ወአልቦ ዳግም ሰቨት ሊቀጳጳሳት እመቦ እም ሕዝበውያን ወእም ካህናት ክይትዌከፍ ውጉዘ ቅውም ውእቱ እምቤተክርስቲያን ወይትወገዝ ምስለ ዘተወክፎ ዓማዒ ይደሉ ለካህናት ይትወከፉ ኀጥአነ ለንሥሐ ዘእንበለ አድልዎ ወኢይትወከፉ ሕልያነ እም ተነሳሕያን ለአቅልሎ ንሥሐ አላ የሀቡ ንሥሐ ዘእንበለ አድልዎ ወለእመሰኬ መምሰኬ ጣዖት ያክብዱ ንሥሐሁ እስመ እምኩሉ ኅጢአት የአኪ አምልኮ ጣዖት በኀበእግዚአከብሔር ፅቀቡ ሥርዓተ ቀኖና ክዘተውህበ ለመሐይምናን ሕዝበ ክርስቲያን እለሖሩ በምግባረ ሠናይ ወአሕለፉ መዋዕሲሆሙ ወደሱም ዝንባሌአቸው እንዲሆን ያደርጋቸዋል የሱንም ትእዛዛት ጠብቀው እንዲኖሩ ያደርጋቸዋል የቤተክርስቲያንን ሥርዓት አፍርሶ የክርስቲያን ዓለቆች ጥፋቱን በመመልከት ጥፋተኛ ሆኖ ስላገኙት ቢቀጡትና የነሱንም የቅጣት ውሳኔ ለመቀበል ፈቃደኛ ሳይሆን ቀርቶ ወደሥጋውያን ዳኞች በመፄድ የቤተክርስቲንን አለቆች ቢከስና ከቤተክርስቲያን ቀኖና ውጭ ቢሆን ይህን የመሰለ በደለኛ ከቤተክርስቲያን ከማሕበረምእአመናን ጋርም አይካፈልም ካልሆነ በቀር ወደቤተክርስቲያን እንዲገባ አይፈቀድለትም ከካህናትና ከሕዝባውያን መካከል የተወገዘውን ሰው ተቀብሎ ቢገኝ ከተወገዘው ሰው ጋር ከቤተክርስቲያን ተለይቶና ተወግኮ ይባረር ለካህናት ሐጢአተኞችን ለንሥሐ ያለአድልዎ መቀበል ይገባል ንሥሐን እናቀልልፃለን ብለው ከተነሣሂ መማለጃን አይቀበሉ ይልቁንስ የሐጢአቱን ክብደትና ብዛት በመመልከት ተገቢውን መንፈሳዊቅጣት ይሥጡት ጣኦትአምላኪ ከሆነ ያክብዱበት በእግዚአብሔር ክንድ ከባዱ ሐጢአት ጣዖትን ማምለክ ነውና በመልካም ምግባረሠናይ የሚኖሩትንና መላ ሕይወታቸው ለዕድቅ ሥራ ለሚያውሉ መሐይምናን ሕዝበክርስቲያን መራቅ ይገባዋል ንሥሓውን ሲጨርስ ንሥሐውን ህህህህህ«ፎከወዐህቋበዐዘቲከዐ በምግባረ ጽድቅ ወበንስሐ ከመ ይትፈሥሑ ለዝሉፉ እስከለዓለም በኢየሱስክርስቶስ በአድኀኅኖሙ በደሙ አመ ተሰቅለ ክርስቶስ ተረግዘ ገቦሁ ወእምኔት ውሕዘ ደም ወማይ ወበማይ ዘውሕዘ እምገቦሁ ቀደሳ ለቤተ ክርስቲያን ከመ ትኩን ምሥትሥራየኅጢአት እስመ ይእቲ እምነ እንተ በሰማያት አግአዚት ወነፍስ ክርስቲያን ይእቲ መርዓተ ቤተክርስቲያን ወኢይትኃለቁ ውስተ መርዔታ እለ ገብሩ አበሳ ወሖሩ ዘእንበለ ሕግ ወእለ ይመይጡ ዓይኖሙ ኀበ ብእሲተባእድ ከመ ያስሕቱ እለ ይገብሩ ሰገለ ወጣዖተ ውስተቤቶሙ ወይገብሩ ዝሙተ ወተውኔተ በቤቶሙ ወውዓ ወአለ ኢያፈቅሩ ነግደ ወእጓለማውታ ወእለአጽደቁ ርእሶሙ በከንቱ ወይሜንት ቢዖሙ ውፁአን ወግዑዛን ወግሑሳን እምሕገ ቀኖና ቅድስት ቤተክርስቲያን እለ ከመዝ ውዱቃን ሰብእ እምተምሕሮ ወንጌል ለእመ ሐደጉ እኩየ ግብሮሙ ወነስሁ ይግብኡ ኀበ ዘቀዳሚ መዓርጊሆሙ እስመ ብክሙ አእምሮ ግበሩ በዘይደሉ። ሔል ዘበጠ ጠፍ ይ ወ ወ ው ው መ ወመ ው መዴ መኣ የተሠጠውን ቀኖና ጠብቁ እነሱ በንሥሀ ሕይወታቸውን ከመዷ በደሙ ካዳናቸው ጌታችንና መድሐኒታችን ኢየሱስክርስቶስ ጋ ሁነው እስከዘለዓለሙ ይደሰታሉ ክርስቶስ በተሠቀለ ጊዜ ጎድኑ በጦር ተወጋና ከጎድኑ ደምና ው ፈሰሰ በዚሁ ውኃ ክርስቲያኖች ይጠመቃሉ ቤተክርስቲያንንም በደሙ ቀድሷታል የሐጢአት ማስተሥሪያ ትሆን ዘንድ እሷ እኛን ነፃ አውጥታ በሰማያት እናታችን ትሆናለችና የክርስቲያን ነፍስ የቤተክርስቲያን ሙሽራ ናት ነገር ግን ዓይናቸውን ወደሌላ ሴት የሚያዞሩና ሌሎችንም ለማሳሳት የሚሯሯጡ ሁሉ በደለኞች ስለሆኑ ከ ቤተክርስቲያን መንጋዎች አይቆጠሩም ጥንቆላን በቤታቸው የሚያካሂዱ ጣዖትንም የሚያመልኩ ዝሙትን የሚያፈቅሩ በቤታቸው ጭፈራንና ዳንኪራን የሚያዘወትሩ እንግዳን መቀበልና የሙትን ልጆችን መርዳት የማይፈልጉ ራስወዳዶች የሆኑ ባለንጀደራቸውንም የሚንቁ ከህገቀኖና ቤተክርስቲያን የወጡና ፈፅመው የተለዩ ስለሆኑ ማንም ክርስቲያን ሊመሰላቸው አይገባም ከላይ በተጠቀሱ የሐጢአት ዓይነቶች የወደቁ ሁሉ በንሥሐ ከተመለሱ ቅዱስ ወንጌልንም ከመማር የተነሳ መጥፎሥራቸውን ሁሉ ትተው በቅድስት ቤተክርስቲያን ውስጥ የነበራቸውን የቀድሞ ክብራቸው እንዲይዙ አድርጉ ህህህህህ«ፎከዐሀበዐዘቲከዐ ለዘ ትፈቅዱ አናሕስዌ ሎሙ ወለዘትፈቅዱ ትገሥፁ ገሥፁ ወለዘ ተመትረ እመዓ ርገቤተ ክርስቲን ምትሩ በከመ ብዝሐ አበሳሆሙ አክብዱ ንሥሐሆሙ ወበከመ ውሑድ አበሳሆሙ አቅልሉ ንሰሐሆሙ ከመ ይትፈሳሕ እግዚአብሔር ብክሙ እስመ ሰብአ ምሕረት እሙንቱ ደቂቃ ለቤተ ክርስቲያን ወኢትጠናቀቁ ላአለ እኩይ ለአስተፍስሖ ቢጽክሙ ወኢታስተሐቅርዎሙ ለንኡሳን እለቦሙ አእምሮ ወአኮ ለከረጋዊያን ባህቲቶሙ አለቦሙ አእምሮ ወለካልእኒ ይቤ አኮ ሰዘክጐንደየ መዋዕሊሁ ወለዘየዓቢ ሥርዓተ ወፈቲነከ ልቦሙ ወአእምሮቶሙ አዝዞሙ ይገሥፅዎሙ ለሕዝብ ለአመ መፅኡ ኀቤሁ በጥቡዕ ልብ የአዝዝዎሙ ከመ ኢይግብኡ ኀበ ዘቀዳሚ ኀጢከቶሙ ኩንዎሙ አርአያ ለሕዝብ እለይፈቅዱ ያድሕኑ ርእሶሙ በትምሕርተ ዚአክሙ ወበሠናይ ትምህርት መንፈሳዊት እንተ ታበፅሕ ኀበ እግዚአብሔር በብሩህ ገጽ ከመ ይትፈሳሕ ባቲ ምስለ ጻድቃን ትራሩለት የፈለጋችሁት ሰው ካለ ራሩለት ልትገሥዑፁት የምትፈልጉት ካለ ገሥዑት ከቤተክርስቲያን ልጅነት እንዲወገድ የምትፈልጉት ካለ አስወግዱት ብዙ ጥፋት ሰፈፀመ እንደጥፋታቸው መጠን ንሥሐ ሥጡዋቸው በደላቸው ጥቂት ለሆነ ጥቂት ንሥሐ ስጡዋቸው ይህንን ከፈፀማችሁ እግዚአብሔር ደስ ይለዋል የቤተክርስቲያን ልጆች የርሕራፄና የይቅርታ ሰዎች ናቸው ክፉ ሥራ የሚሠራውን ሰው ወደእግዚአብሔር ከተመለሰ ስለፈፀመው ሐጢአቱ ቁጥጥርን አታብዙበት እውቀት ያላቸውን ሰዎች ደግሞ በትንሽነታቸው ችላ አትበሉዋቸው አዋቂዎች ለመሆን የሚችሉ አረጋውያን ብቻ አይደሉ ም ቦዕድሜ ሳይገፉም ጥሩ መንፈሳውን የሚሆኑ አሉ በዕድሜ መግፋት ብቻ ወይም ብዙ ዓመታትን በመኖር ብቻ ለትልቅነት አይደረስም ሰዎችን የውስጥ ሕይወታቸውን በመመርመር ህዝብን እንዲመሩ እዘዛቸው ጥብዐት በተሞላበት አኳኋን ሰዎች ወደ እግዚአብሔር ከመጡ ወደቀድሞው የሐጢአት ቦታቸው እንዳይመሰሉ ካህናት ይጠብቁዋቸው እናንተም ራሳቸውን ከሐጢአት ለማዳን ለመጡት መልካም አርአያነትን ሥጡዋቸው በመልካም መንፈስዊ ትምህርትም እንዲታነፁ አድርጉ መልካም መንፈሳዊ ትምህርት በበራ ገዕ ወደእግዚአብሔር ታደርሳለች በዚሁ ትምህርት የታነፁ ህህህህህ«ፎከሀበዐዘቲከዐ ምእመናንም ከቅዱሳን ፃድቃን ጋር ይደሰታሉ በግድየለሾችና በሐጢአተኞች መንገድ አትሂዱ እነሱ ንሥሐን አይወዱም በዚች ምድር እያሉ ነገ እንሞታለንና በሕይወት እያለን እንብላ እንጠጣ ይላሉ ስለሙታን መነሳትም እምነት የላቸውም የሞተ ሰው ሁሉ የሚጠብው መቃብር ውስጥ አመድ ሆኖ መቅረት ብቻ ነው ከጊዜ ብዛት የሰው አካል በመቃብር ውስጥ ጥሪኝ አመድ ይሆናል በእልፍ የሚቀጠር የሰው አካል ባንድ መቃብር ቢቀበር እድ የሚሞላ አመድ አይገኝም ይላሉ በዚሁ ሁሉ ይስታሉ ባለንጀሮቻቸውንም ያስታሉ ወደኩነሄም ይመሩዋቸዋል እግዚአብሔር ግን የሰውን ፊት እይቶ አያዳላም ኢትሑሩ በምክረረሲዓን ወሐጥአን እለኢያፈቅርዎ ለንሥሐ በዲበምድር እሙንቱ ይብሉ ንብላዕ ወንሥተይ እስመ ጌሰመ ንመውት ወኢነአምር ዘይከውን ሙታን ወእመአኮ ይትነሥኡ ባሕቱ ይከውኑ ሐመደ እምነዋሕ መዋዕል ወለእመቦኡ የ ሰብእ ውስተ መቃብር ለይትረከብ ምልአ እድ ሐመደ በዝ ይስሕቱ ለሊሆሙ ወያስሕቱ አብያዒሆሙ ወይወስድዎሙ ውስተኩዙነኔ ባሕቱ እግዚአብሔር ኢያደሉ ለገጽ አላ በኩነኔ ጽኗቁ የአሲ ለኩሉ እስመ ከመ ይትነሥኡ ሙታን ነገሮ እግዚአብሔር ለሙሴ በኀበዕፀጳጦስ ወይቤሎ ኢኮንኩ አምላከ ሙታን አላ አምላከ ሕያዋን እስመኢኮኑ ምውታነ በኀቤሁ ጻድቃን ዳእሙ ሕያዋን እስመኀኅጥአን ዳግመ ይመውቱ ጻድቃንሰ ዳግመ ኢይመውቱ አላ ይፀንሖሙ ሕይወት እስመ ይተፌስሑ ወትረ ምስሌሁ በመንግሥተ ሰማያት በአውነታው ፍርዱ ሁሉን እንደየ ሥራው ይከፍለዋል አንጂ ሙታን ደግሞ እንደሚነሱ ለሙሴ በዕሀጳጦስ እግዚአብሔር በተናገረው ቃል ተገልዷል የሕይያዋን አምላክ ነኝ እንዲ የሙታን አምላክ አይደለሁም ብሎታልና ጻድቃን በእግዚአብሔር ዘንድ ሕያዋን እንጂ ሙታን አይደሉም ሐጥአን ዳግም ሞት ይጠብቃቸዋል ጻድቃን ግን ዳግም ሞት አይጠብቃቸውም ሕይወት ይጠብቃቸዋልና በመንግሥተሰማያትም ከእግዚአብሔር ጋር ሲደሰቱ ይኖራሉ ሐጢአተኞች በዚህ ዓለም እያሉም በነፍሳቸው የሞቱ ናቸው በእግዚአብሔር ፊት አዳም በገነት እያለ በነፍሱም በሥጋውም ሕያው ነበር ከመላእክት ጋርም ይነጋገር ነበር አውሬዎች ኀጥአን እመኒ ሕያዋን በሥጋሆሙ ምውታን በነፍሶሙ በቅድመ እግዚአብሔር አዳም አቡነ እንዘፃሎ በነፍሱ ወሥጋሁ ውስተ ገነት ኮነ ሕያወ ወይትናዘዝ ምስለ ነለባለለወየከበቶቲክርዐ ። መብራቶ የተባሉት ደግሞ ሐዋርያት ናቸው በግራና በቀጂ መቆማቸው ስብከታቸውን ሲያሳይ ቀኝ እጃቸው እንደምስሶ መባሉ ክርስቶስን ሲሰብኩ መኳንንትንም ሆነ ነገሥትን አይፈሩም ለማለት ነው በግርፋት በሠይፍ በመቁረጥ በድንጋይ በመደብደብ ሐዋርያት የሥጋ መከራ ሲደርስባቸው ያነሱት ቀኝ እጃፐውን አላጠፉም ወደኋላ ሰማዕታትም ማለትም መከራውን በመፍራት አላሉም ስለ አግዚአብሐር ናትውና የነሱን ተከትሏል የዚህን ዓለም ጣዕም የማይንቅ ሰው ይህ ዓለም እንደሚያልና በግብር ለመግለዕ ያልቻለ ሰው ከቅድስት ቤተክርስቲያን አይደለም ከተቻላችሁ ስለሄፃይማኖታችሁ ሥጋችሁን ለመከራ አሳልፋችሁ ሥጡ በቅድስት ቤተክርስቲያን ህግም ፀንታችሁ ኑሩ እግዚአብሔር የቅድስት ቤተክርስቲያን ልጆች የሆነ ሁሉ የእውነት ንሥሐን እንዲያደርጉ አዘዘ በሕይወት ዘመናቸው ከንሥሐ እንዳይርቁ አዚል ይህን ካደረጉ ከጌታችን ጋር ሲደሰቱ ይኖራሉ የቀሙ ፈለግ ኩጋ ቃጋ ህህህህህ«ፎከወዐበዐዘቲከ ተሠርገወት ምድረገነት በጽጌያት አኮ በዘያስተርኢ ጌገዳም ሐላፊ አላ ጽጌ ጽድቅ ዘይፈደፍድ ጣዕሙ እምኩሉ አፈዋት ዘበምድር ወፍሬያትኑ ጥዑማት እምኩሉ አያያተ መዓር ዘተውዛበ ለእለ የዓቅቡ ሥርዓተ ቤተክርስቲያን ኢይትዓበያ አንስት ላአለ አምታቲሆን ወእቤራት ይንብባ ሠናየ ነቢበ እስመ ቃል ሠናይ ይጌይስ እሞውሂብ በኀበሔር ይትረከብ ውሒብ በዘቦቱ ይሠምር እግዚአብሔር ወጥዑም ቃል አንተ ኩን ቴረ ከመ ትባእ ውስተ ማሕደረ ሰማዕት እስመ እለከማከ ሰብእ በአጥብኦ ልቡና ቦኡ ውስተ ማሕደር ቅናዕ ለእንተ ተዐቢ ዐጋ ከመትባእ ምስለሆሙ ለእለ ወረሱዋ ለምድረ ሕይወት ዕቀቡ ሕጋ ለቤተክርስቲያን ወሁሩ በትእዛዘ እግዚአብሔር ወበሕጋ ለቅድስት ቤተክርስቲያን እመቦ ዘኪአቀበ ሕጋ ወተግህስ ኢይትሀሎ ይኩን ዲያቆነ እስከ አፍአ ሐመር ከመርእዮሙ ካልአን ይፍርሑ ወእመቦ ኤሏስቆልጳስ ክተድሕረ እምስብሐተ ነግህ ይትገሀስ ወካእበ አዘዝነ እምድሕረ ቦኩ ኢይዛኡ እምቤተክርስቲያን ምድረገነት በአበቦች መዓዛ ተሸልማ የተባለው አበቦቹ እንደዚህ ዓለም አበቦች አይደሉም የመዓዛቸው ጣዕም ከምድራዊ አበባ ሁሉ ልዩ ነው የገነት ፍሬም ከማር ወለላ የበለጠ ጣዕም አለው ይህን ለማግኘት የሚችሉት የቅድስት ቤተክርስቲያንን ሥርዓት የጠበቁ ብቻ ናቸው ሴቶች በባሎቻቸው ላይ አይታበዩ ባልቴቶችም መልካም መንፈሳዊ ለዛ ያለውን ንግግር ይናገሩ ከደግ ሰው መሥጠትንና መልካም ነገር መናገርን ይገኛሉ በንፁሕ ልቡና በብሩህ ገፅ ለድሆች ሥጦታን በማድረግ እግዚአብሔርን ማገልገል ይቻላል አንተም ደግ ሁን ወደሰማዕታት ማደርያ ትገባ ዘንድ እንዳንተ ሰዎች ልቡናቸውን በጥብአት ስለሞሉ ዓለም ሳይፈጠር እግዚአብሔር ወዳዘጋጀላቸው የሕይወት ማደርያ ሲገቡ ችለዋል አንተ ካሁኑ ጀምረህ በምትበልጠው ፀጋ ቅናት ይደርብህ ይህንን ካደረግህ ቅዱሳን ሰማዕታት ወደሚገቡበት የክብር ቦታ ልትገባ ትችላለህ የቤተክርስቲያንን ህግ ጠብቁ በእግዚአብሔር ትእዛዝም ነሩ ከቤተክርስቲያን ውስጥ ገብቶ ሥርዓትን መጠበቅ ካልቻለ ዲያቆን ያስወጣው ይህን አይተው ለሌሎች እንዲጠብቁ ኤሏስቆጳስ ሁኖ በቤተክርስቲያን ከሚካፄደው ስብሐተ እግዚአብሔር ወደኋላ ካለ አቋርጦ መግባት የለበትም ቤተክርስቲያን የገባ ሁሉ ካህኑ ሳያሰናብት አቋርጦ መውጣት ህህህህኣምወሂከዐፀበቲከ ር ዘአንበለ ይሕትም ካህን ዘቦኡ ውስተ ቤተክርስቲያን ወይትናገር ካልኤ ትካዘ ምስለቢዑ ዘእንበለ ሥርየተ ኃጢአት ይከውን ከመዘአስተሐቀሮ ለእግዚአብሔር ወመነነ ቃለእግዚአብሐር ዘይትነበብ በቤተክርስቲያን ቅድስት እስመ ቃለ እግዚአብሐር ጥዑም ከመ ዐቃውዓ መዓር እስመ ቃል ሠናይ ይቴይስ እምውሄሂብ ወበኀበ ጌር ይትረከቡ ሆሙ ጥዑም ቃል ወውሂብ በዘቦቱ ይሠምር እግዚአብሔር ዘገብረ ምዕዋተ እንዘየሐምም ልቡ ኢይትወከፍ ሎቱ እግዚአብሔር መንግሥተ ሰማይ ትትረሐው ሉቱ ለብእሲ ምዕዋተ በፍሥሐ እስመ ሰዕነሳን ወለአጓለማውታ ይሬስዮሙ አብያዒሁ ውእቶሙጊ ይወድዩ ውስተ አፉሁ ፍሬያተ ገነት ዘይገብር ለእአቤራት አንተኒ ኩን ቴረ ከመትባእ ውስተማሕደረ ሰማዕት እስመ ከማከ እነዘ ሰብእ በአጥብ ኦልብ ከዊኖሙ ስማዕተ ቦኡ ኀበዘአስተዳለወ እግዚአብሔር እምቅድመ ይትፈጠር ዓለም አንተኒ ቅናዕ ለዘከመዝ ፀጋ ከመ ትባእ ገበ ኀለው እሙንቱ ዘቦ ስዕበት ወዘኢኮነ ንፁሐ ኢይባእ ቤተክርስቲያን ዘእንበለ ፍ ህህህህህ«ፎከሀበዐዘቲከዐ የተከለከለ ነው እንዲሁም ቤተክርስቲያን ውስጥ ገብቶ ታለ እግዚአብሔርን ማዳመጥ ሲኖርበት ሌላ ተራ ጨዋታ ከጓደኛውጋር የሚጫወት እግዚአብሔርን ማቃለሉ እንደሆነ ሊረዳ ይገባል በቤተክርስቲያን ውስጥ የሚነበብ ቃለእግዚአብሔር ከማር ወለላ የበለጠ ጣዕም አለው ከመስጠት መልካም ቃል ይበልጣል ደገኛ ሰው ግን ሁሉንም አጠቃሎ ይይዛቸዋል እግዚአብሔር ሁለቱንም ያጠቃለለ ሰው ይወደዋል ያከብረዋልም ልቡናው ደስ ሳይለው የሚመዐውት ሰው እግዚአብሔር ዘንድ እጅግ የተወደደ አይሆንም በደስታ ከልቡናው በመነጨ መንፈሳዊነት ምዕዋትን ለሚሠጥ መንግሥሩ ሰማያት ትከፈትላታለች ችግረኞችን ባልቴቶችንንና የሙት ልጆችን በንቀት ሳይሆን በጓደኛነትና በፍቅር ይመለከታቸዋል እነሱም የመንግሥተሰማያትን የጣመ ፍሬ ወደ አፉ ያስገቡለታል አንተም ስማዕታት ወዳሉበት ቦታ የመግባት ዕድል እንዲኖርህ መንፈሳዊ ጥብአት ይደርብህ ሰማዕታት እንዳንተ ሰዎች ናቸው ነገር ግን ለሥጋዊ ሕይወታቸው ምንም ሳይሳሱ እጅግ የመረረውን መከራ አልፈው ለሰማዕትነት በቅተዋል ዓለም ሳይፈጠር እግዚአብሔር ያዘጋጀላቸውንም ቦታ ወርሰዋል አንተም በዚሁ ቅናት ይደርብህ በሐጢአት ሥጋውን ያረከሰና ንፅሕና የሌለው ሰው ንሥሐ ይነሥሕ ወይንፃሕ እስመ ኀበኩሉ ምሥዋእ ይቀውም መንፈሰ እግዚአብሔር ወኩሉ ዘፀውዓ ስመ አግዚአብሔር በንፁሕ ይድሕን እስመ ሀሎ ተወካፊ መንፈሰ እግዚአብሔር ዘይቄድሶሙ ለእለ ይሰውሉ ወካዕበ ይቄድሶሙ ለእለ ይጴልዩ በንፁሕ እመቦ ዘርኢከ እንዘ ይኤብስ እምአሐዊነ ኢስታስተሐቅሮ ከመ ኢይቅብፅ ተስፋሁ አላ ረሲ ርእሰከ ከመ ሐጥእ በእንቲአሁ ከመ ትምጥቆ ወትትመጠዎ ውስተ እዴከ እማዕምቀ ሠርወ ኀጢአቱ ወበከመ ይትከሀለከ ንግሮ ወናዝዞ ከመይትገሐስ እምኅጢለቱ ወእንዘ ትየውሆ አብፅሖ ገበ ካህን ሥዩም ዘቤተክርስቲያን ካህንሂ ኢያክብድ ላእሌሁ ፆረ ክቡደ ከመ ኢይበል ከበደኒ ወኢይክል ፀዊሮቶ ወኢይጉየይ እምኔየ እስመ አነ እግዚአብሔር ዘእሠሪ ኃጢአቶ ለኅጥእ ወእትቤቀል ኃጢአቶ ለዘኢይኔስሕ ዕቀቡ መርዔተክሙ ጳጳሳት ቀሳውስት ወዲያቆናት ከመኢይትመ ዓዕክሙ እግዚአብሔር ወኢይት ሐስሰክሙ ደሞሙ ዲያቆናትኒ ከማሁ ጠር ከሁ በመመ እ ከ ለለይ ይ ብ ሳይገባ ወደቤተክርስቲያን አይግባ። እግዚአብሔርስ ይፈድዮሙ በከመገብሩ ስኮ ክይስሕቱ አላ ባእዳነ ያስጠቱ ወይትመየንዎ በከመ ሠምሩ ሕሊናሆሙ እኩይ ለሊሆሙ በአከዮመ ባሕቲቶሙ መጻሕፍትስ ቅስት ይመርጥ ስብአ ውስተ ሕይወት ካብ ነገር እኩይ ለእመቦአከ ወስተ ልበስብእ ከተምህረ ስኦ እስመ ሰከመ ተወጠድየ ንስቲት ያማስን ጣዕሞ ከማሁ ለእመ ቦአ ሰብእ ያማስን ዛይማኖተ በከመ ንቤ በኀበ መምህራኒሁ ያረ እጉስታር ውስተ መዓር ነገር እኩይ ውስተ ልበ ቀዳሚ ነገር እኩይ ግእቪሽ ሠናየ ያማስን ወአዲ ቅንአት ወፍትወት ያዓብዱ ልበጠቢባን ተከድዎ ዓደዎ ቃለ ተ ቃለ እግዚአብሔር ኢይበቁዓ ለነፍስ አስመ ጨጭጭጭጭፍቂጭሑጭሎጭመካ ወደሕይወት ትሻገሩ ዘንድ የተጻፈው ሁሉ እኛን ለማስተማር ለመምከርና ለመገሠዕ የተፃፈ ነው ይህ ከሌለ ግን አጋንንት እያሳቱን ልንወድቅ እንችላለን የእግዚአብጤር ቃልም ይረሳናል እግዚአብሔር ትሕትናን የዋህነትንና ባለአንደራን መውደድ ለኛ አዚል ቀማኛነትንና አታላይነትን በጠቅላላ የአመፅ ሥራን ሁሉ ይጠላል በተጠቀሱት መጥፎ ሥራዎች የሚመራ ዛለ ከቤተክርስቲያን ይሠደድ ይባረረም ሕይወቱን የአግዚአብሔርን ቃል ለነሱ መጥፎ ሥራ እንዲመቻቸው የሚናገሩት አሉ ቃሉንም ይንቁታል እንደፍላጎታቸውንም ይተረጉሙታል ለክፉ ተግባራቸው የተስማማ ለማስመሰልም ብኩ ይጥራሉ እግዚአብሔር ግን ይከፍላቸዋል እነዚህ ክፉዎች በፈቀደው ጊቬ ዋጋቸውን ሰዎች ብቻቸው አይጠፉም ብዙዎችን አሳስተውና አታልለው እንደነሱ ለማድረግ ይጥራሉ መጥፎ ነገር ቤተክርስቲያን ወደሰው ልቡና ከገባ ሰው ከመምህራነ የተማረውን መልካም ትምህርት ያጠፋበታል ያስረላዋልም ጥቂት ትእጉሥታር የማርን ጣዕም እንደሚያበላሽ ክፉ ነገርም ወደሰው ልቡና ከገባ ፃይማኖትን ያስጠፋል ስለዚህም አስቀድመን መጥፎ ነገር ዛይማኖትን ከሰው ልቡና ሊያጠፋ ይችላል ማለታችን ስለዚህ ነው ቅንዓትና ፍትወት የጠቢባንን ልቡና ያሳብዳሉና የእግዚአብሔርን ቃል መዳፈርና ችላ ማለት ለነፍስ ጠቃሚነት ህህህህህ«ፎቪከዐሀበዐዘቲከዐ የለውም የእግዚአብሔርን ቃል መዳፈር ከመልካም መንገድ መንሸራተት ነውና ሙሴ ህዝቦቹን ከእግዚአብሔር መንገድ እንዳይወጡ ሲያስጠነቅቅ እሳትንና ውፃን አቅርቤላችሁ አለሁ እጃችሁን ወደመረጣችሁት ክተቱ አለ እናንተ የማትፈፅሙትንና የማታደርጉትን ለሕዝብ አታስተምሩ ይህ ከሆነ እነሱ በጣታቸው ሊነኩት የማይፈልጉትን ባንገታችን ላይ የብረት ሰንሰለት ያስገቡብናል ይህን እኛ ልንሸከመው የማንችለው ነው እነሱ ሊሠሩት የማይችሉትን ሁሉ ያሸክሙናል እንዳይሉ እኛን ወደማናውቀው መንገድ ይወስዱናል እነሱ ግን እኛ በምናውቀው ሰፊው መንገድ ይዓዛሉ በእግዚአብሔር ያልተፈቀደውንም ይፈፅማሉ እንዳይሉን በጥንቃቄ እንጓዝ እኛ ግን መንገዳችንን እናስተካክል የአምላካችን እግዚአብሔር ወገኖች ለመሆን አንድንችል የእግዚአብሔር ቤተሰቦችም እንድንሆን ከሱ ፊት በደረስን ጊዜ ወገኖቼ ሽክም የከበዳችሁ አምላክነ አመ ንበፅሕ ቅድሜሁ ከመ ይበለነ ንዑ ኅቤየ እናንተ ወደኔ ኑ እኔም አሳርፋችሁ አለሁ እንዲለን በቀላል ሕዝብየ ክቡዳነፀር ወአነ አዓርፈክሙ ወኢትግበሩ ምክንያተ ምክንያት ነፍሳችሁን አትጉዱ የዚህ ዓለም ኑሮ ኃላፊ ነውና ለነፍስክሙ እስመ ሐሰፊ ኩሉ ንብረተ ዝንቱ ዓለም የእግዚአብሔር መንፈስ በናንተ ላይ ካለ ትክክለኛውን መንፈስ እግዚአብሔር ለአመሀሎ ላዕሌክሙ ተአከምሩ የሚያምረውንና የሚያስደስተውን መንገድ ታውቃላችሁ መንፈሰ ኩሎ ዘይቴይስ ወዘይሜኒ ወዘይኤድም እመሰ ተግሕሰ እግዚአብሔር የተለየው ሰው ግን ሁሉን ይረሳል እናንተም መንፈስ እግዚአብሔር ትረስዑ ኩሎ ስቄ እንዲሁ ልትሆኑ ትችላላችሁ የእግዚአብሔርንም ህግ ወኢትቬኬከሩ ሕጎ በከመይቤ ዳዊት ብፁዕ ብእሲ ዘኢሖረሬ እግዚአብሔር ዳነጎኅዕ እምፍኖት ሠናይ በከመ ይቤ ሙሴ አቅረብነ ለክሙ እሳተ ወማየ ደዩ እዴክሙ ኅበዘፈቀድክሙ ኢተሀቡዎሙ ምክንያተ ለሕዝብ ከመ ኪይበሉ እሙንቱ ኢያስንዩ ግብሮሙ ወለነ ይሜህሩነ ወያከብዱ ጋጋተ ውስተ ክሳውዲነ ዘኢንክል ፀዊሮቶ ወለሊሆሙ ጥቀ በአፅባዕቶሙ ኢይለክፍዎ ለነሰ ይነግሩነ እንተ ኢንክል ገቢሮቶ ከመኢይበሉ ይስሕቡነ ኀበ ዘኢነአምር ፍኖት ወለሊሆሙ የሐውሩ ፍኖተ ስፍሕተ በከመፈቀዱ እለኢኪኮና ርቱዓተ በኀበ እግዚአብሔር ንሁር ጥንቁቃነ ከመ ኢያስተሐቅሩነ ንሕነኒ ናሰኒ ፍኖተነ ወሕሊናነ ከመ ንኩን ሕዝቦ ለእግዚአብሔር አምሳክነ ወሰብአ ቤቱ ለእግዚአብሐር ህህህህወየከህክበቲከ«የ ና በምክረ ረሲዓን ረሲዕ ውእቱ ዘይረስዕ ቃለመለኮት ዘተምህረ እስመመንፈስ ቅዱስ ዘላእሌሁ ይመርሆ ወያሌብዎ ወይረድኦ ወይከውን ከመ ፈልፈለ ነቅዕ ወይወፅእ እምአፉሁ ሰብሖ ዐባርኮ እግዚአብሔር ወይሁቦ እግዚአብሔር ሣህለ ወምሕረተ ሰዘይገብር ከመዝ ወኢያፀርዕ እምአፉሁ ሰብሖ ወወድሶ እግዚአብሔር። ምዕራፍ በእንተፅንዓ ካህናት ሥርዓት ዘቅድስት ቤተክርስቲያን ዘነገሮ እግዚእነ ለጴጥሮስ በደብረ ዘይት ወጴጥሮስኒ ለቀሌሚንጦስ ጴጥሮስ ተመሰለ በሙሴ ወቀሌሚንጦስ በአሮን እግዚእነ ነገሮ ግብራ ለደብተራ በደብረሲና ለሙሴ ወለጴጥሮስ ነገሮ ለቀለሚንጦስ በደብረዘይት ሥርዓታ ምርኮ ውጤትም እሱ ብልጫ አለው ለዓይን አይታይም እንዲ አስደናቂ ነው የእግዚአብሔር ፍቅር በዓይነመንፈስ ይታያል በመንፈስ መሮም ይሰማል እግዚአብሔር ሁሉን የያዘ መሆኑነንም ያውቃሉ አውቀውም እግዚአብሔርን ያመሰግነታል የነሱን ማመስገን የሚያዩ የቤተክርስቲያን ልጆችም ዕፅጥፍ ድርብ ምስጋናን ያቀርባሉ ወደሰማይ ቢያንጋጥጡ ፀሐይን ጨረቃንና ከዋክብትን እንዲሁም በነሱ የተመሠረተ የዘመናት አቁጣጠርን ይመለከታሉ ይህንንም የተመለከቱ ሁሉ እግዚአብሔርን ያመሰግኑታል ሐጢአተኞችን አስተምራችሁ ወደንስሐ መልሱ የሐጢአተኛን ንስሐ እግዚአብሔር ይቀበላልና ጻድቃንን ደግሞ ወደኋላ ተመልሰው ሐጢአትን እንዳይሠሩና እስከእለተሞታቸው እንዲጠበቁ ምከሩዋቸው ምዕራፍ ስለካህናት ፅናት በደብረ ዘይት ከጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለቅዱስ ጴጥሮስ የተነገረ የቤተክርስቲያን ሥርዓት ይህ ነው ጴጥሮስም ከጌታችን የተነገረውን ሥርዓት ለቀሌሚንጦስ ነግሮታል ጴጥሮስ በሙሴ ቀሌሚንጦስ በአሮን ይመሰላሉ የቅድስት ድንኳንን አመራር ጌታችን ለሙሴ በደብረሲና ነገረው ለጴጥሮስ ደግሞ የቅድስት ቤተክርስቲያንን ሥርዓት በደብረዘይት ኣህህህወየከህ በዘቲከዐየ ለቅድስት ቤተክርስቲያን አንተ ካህን ኢታፍቅር አብዝሖ መብልዕ ከመ ኢትሠጠም ውስተ መሥገርት ከመአንሥርት ትሕትና ወፍቅር ወየውኅት ትዕግሥት ሰላም ምሒረ ነዳይ ወውቂበ ምፅዋት ይሰመያ መራሑተ መንግሥተ ሰማያት ኦ ካህን አቅዲመከ አንፅሕ ርእስከ አእሚረከ ዘተብህለ በወንጌል ቅድመ አውፅዕ ሠርዌ እምዓይንከ ወእመ አኮ ቃልከ ይቤንነከ አመ ትቀውም ቅድመ መንበሩ ለእግዚአስብሐት አመይፈድዮ ለኩሉ በከመ ምግባሩ ተወከፎሙ ለእለ ይኔሥሑ ወወሀቦሙ ተስፋ ሕይወት አማሕፅኖሙ ትእዛዘ እግዚአብሔር ወዋህዮሙ መዓልተ ወሌሊተ ኦ ካህን ኢታውርድ ርእስከ እመልዕልት ወኢታውርድ ሕሊናከ ውስተ ዓለም መልዕልትሰ ቅድስት ቤተክርስቲያን ይእቲ ወመትሕትኒ ሲኦል ይእቲ ሰብእ እለ የሐውሩ በፈቃደ ርእሶሙ ይመስሎሙ ዘእሙነ ይትናገሮሙ ሠይጣን አመተበአሶ እግዚአብሔር ለአክአብ ይቤ ሠይጣን አነ እከውን መንፈስ ሐሰት ውስተ አፉሆሙ መ ነገረው አንተ ካህን መብልን የምታበዛ አትሁን ጥንብ አንሳ አሞራዎች ለሆዳቸው ሲሉ በወጥመድ ይያዛሉ አንተም እንደነሱ በወጥመድ እንዳትያዝ ተጠንቀቅ ትሕትና ፍቅር የዋህነት ትፅግሥት ለድሓ መራራትና ምፅዋት መሥጠት ናቸው የመንግሥተ ሰማያት ቁልፎች በመባል የሚታወቁት ካህን ሆይ አስቀድመህ ራስህን ንፁሕ አድርግ በወንጌል አስቀድመህ በራስህ ዓይን ያለውን ጉድፍ አውጣ የተባለውንም አትዘንጋ ይህንን ባታደርግ ግን ጌታ በግርማ መንግሥቱ መጥቶ ለሁሉ እንደየሥራው ሲከፍለው የገዛ ቃልህ የሚያጋልጥህ ትሆናለህ በንሥሐ የሚመለሱትን ተቀበላቸው የዛለዓለማዊው ሕይወት ተስፋንም አብሥራቸው የእግዚአብሔርንም ትእዛዝ እንዲጠብቁ አደራ በላቸው ሌት ተቀንም ጐብኛቸው ካህን ሆይ ከላይ ወደታች ራስህን አታውርድ ወደዓለምም ሐሳብህን ዝቅ አታድርግ ላይ የተባለችው ቅድስት ቤተክርስቲያን ናት ዓለም የተባለውም ሐጢአት የሠሩ ስዎች የሚገቡበት ሲኦል ነው ከእግዚአብሔር ፈቃድ ውጭ በራሳቸው ፈቃድ ለሚኖሩ ሰዎች ሠይጣን እያታለለ ገደል ይከታቸዋል እግዚአብሔር አክአብን በተጣላው ጊዜ ሠይጣን ሣቢያትን የሐሰትን መንፈስ በአፋቸው ህህህህህፍቶከወዐክህቨበዕዐቲከዐበ«ዐቨ ፎን ለነቢያት ወአስሕቶሙመ እግዚአብሔር ይሠምር ክህነተ ደቂቀ አዳም ከመ ሱራፈፌል ወኪሩቤል እለ አልቦሙ ካልእ ህሊና ከአንበለ ቀድሶ ወአምልኮ ወበእንተዝ አንትሙኒ ኩነ ቅዱሳነ በምድር ኢይደልዎሙ ለካህናት እለ በምድር ይሠርገው ወርቀ ወብሩረ ስማዕ ኦ ወልድየ ቀሌሚንጦስ ሀለው እለ ይስመዩ ሕግ ወየሀውሩ በነገር ግዙፍ ካህናተ ቃለመምህራነ በፍትወተ አእለከመዝ ካህናት ይትመተሩ እምክህነቶመሙ ወኢይሰምዑ ልቦሙ ወይዐብዖሙ ሠይጣን ሠርጎሙ ለካህናት አርትኦቃለፃይማኖት ወተርጉሞ ቃለ መጸሕፍት ምስለ ትሕትና ወፍቅር ዘከመዝ ከዊን ይደሉ ለካህናት ዚኢይትዌከፍ ሐጥእ አኮ ካህን ተዘከር እግዚእ ከመዖረ ኀጢአተ ኩሉ ዓለም በሥጋሁ እንተለብስ እማርያም ወይቤሎሙ ለኀጥአን ንዑ ኅቤየ ክቡዳነፀር ወአነ አዓርፈክሙ ወካዕበ ይቤ እትዔገሦ ለሐጥእ ወኢይፈቅድ ሞቶ እስከ ይኔስሕ።