Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ስ ከበበ ከከበበህ ኮም ከከ ት የተቃዋሚ ፓርቲዎች የኅብረት ጥያቄ። ርእዮተዓለማዊ ታማኝነታችን እስከ ምን። ለዘላቂ ዕድገት የሚያበቃን ምን ዓይነት የኢኮኖሚ ስትራቴጂ ነው። ለሚለው ጥያቄ መልስ መስጠት በራሱ ቀላል ጊዜ የሚጠይቅ አልነበረም ከአምስት ዓመት በፊት ስንል እንደነበረው ኢህአዴግ አገሪቱን በየቀኑ እያፈረሳት ነው እያልን በጭፍን መራገሙ ተቃዋሚዎችን ሕዝቡንም ሆነ አገሪቱን ከህልውና አደጋ ለመታደግ ተጨባጭ የለውጥ ርምጃ መውሰድ ያለበት መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ተቃዋሜዎችና ሕዝብም በየበኩላችን ከአንግዲህ ኢህአዴግ የአገሪቱ ችግሮች አካል ብቻ ሳይሆን ሌላው ኀብረተሰብም በፍርሀት ተስማቆ ተቃዋሚዎችን በመርዳት አእንዳያጠናክር በማድረግ ረገድ ራሳችን ተቃዋሚዎችም የምንፈጽመው ስህተት መኖሩ ይታያል ይኸውም ኢህአዴግ በእኛ ላይ ስለሚፈጽመው አፈና ደጋግመንና አጋነን ማውራት በአንድ በኩል ኢህአዴግን የበለጠ አንዲጠላ ለማድረግ በሴላ በኩል ደግሞ ራሳችንን ከሌሎች ተቃዋሚ ፓርቲዎች የበለጠ አውነተኛ ተቃዋሚዎች ያስመስለናል ብለን ስለምናስብ ጉዳዩን ከአግባብ በላይ ሰጥጠን ስናራግበው እንታያለን የኢህአዴግን የአፈና ድርጊቶች በአግባቡ ማጋለጥ መቻል ተገቢና የሚጠቅም ስልት ቢሆንም። የሚል አጣብቂኝ የሚያስገባ ጥያቂ በሕዝብ ዘንድ ሊያሥነሣም ይችላል ተቃዋሚዎች የኢህአዴግን ተጽዕኖና አፈና ተቋቁማችሁ ትግሉን በአሸናፊነት መወጣት የማትችሉ ከሆነ ታዲያ የእናንተ ጥንካሬ የቱ ላይ ነው። ብሉ ለመጠየቅ ሳይሞክር እንደገና በጋለ መድሉት ጭብጨባ ይተበላሻዋል አነሱም የዚህ ዓይነቱ ስልት የሕዝቡን ድጋፍ በቀላሉ ማግኘት የሚያስችል ሆኖ ስላገኙት ሕዝቡ ውስጥ ገብቶ የሚጨበጥ የማደራጀደትና የማንቃት ሥራ ሠርቶ ትግሉን በዘክላቴነት ለማጠናከር ከመሞከር ይልቅ አዲስ ኀብረት ፈጥሮ ብቅማለትጉን በሕዝቡና በውጭ ዲገፕገሉማቶት ዘንድ ተቀባይነት ለማግኘት ቀላልና አቋራጭ ስልት አድርገው አየተጠቀመሙበት ይገኛሉ ሕነዚህ በራሳቸው ፓርቲ ብቃት ተጠናክረው መውጣት የማይችሉ ሰዎች በአገሪቱ ብሔራዊ ፖለቲካ ዕውቅናና ተሳትፎ ሊኖራቸው የሚችለው በኀብረት አመራር መንጠላጠያ ሲያገኙ ብቻ እንደሆነ ስለገባቸው ኀብረት አያቋቋሙ መሪ መሆንን የግል ርስትና ቋሚ ሥራ አድርገው ይዘውታል የአነሱ ይሉኝታ ማጣት በራሱ አስገራሚ ቢሆንም የበለጠ የሚያስገርመው ግን ይህንን ሁሉ ኀብረት መሥርተው ሲያፈርሱ አንድ ቦታ ላይ ምን አየተሠራ ነው።
የሚል ስለነበር በዚህ ረገድ ሊኖር የሚችለውን ችግር በእጅጉ ያነሰ እንዲሆን ለማድረግ አቅሜ የፈቀደውን ያህል ሞክሬአለሁ ከላይ ይህንን ዓይነት ጽሑፍ ለማስነበብ ምክንያት ሆነውኛል ብዬ ካስቀመጥኳቸው መሠረታዊ ምክንያቶች በመነሣት በመጽሐፉ በተካተቱት የተለያዩ ምዕራፎች አመች መስሎ በታዬኝ ቅደምተከተል በአገራችን የፖለቲካ መድረክ አከራካሪ በሆነ የተለያዩ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ አጀንዳዎች ዙሪያ ያለኝን አመለካከትና አቋም በግልጽና በድፍረት ለማሳየት ሞክሬአለሁ ከእነዚህ አገራዊ አጀንዳዎች ጋር በተያያዘና ከሌሎች በፖለቲካ ትግሉ ሂደት ሊተገበሩ ከሚገባቸው ስትራቴጂዎችና ስልቶች አኳያም ገዥው ፓርቲ ተቃዋሚ ፓርቲዎችና የእነዚህ የፖለቲካ ኃይሎች ምንጭ የሆነው ሕዝብ ያላቸውን ጠንካራና ደካማ ጎን በዝርዝር ለመገምገምና የወደፊት አቅጣጫቸው ምን ሊሆን እንደሚገባው ለማመላከት ሞክሬአለሁ በእነዚህ መሠረታዊ ርእሶች ላይ የደረስኩባቸው መደምደሚያዎች እኔ በግሌ በአገሪቱ ፖለቲካ ባሳለፍኩት የአሥራ ሰባት ዓመት የትግል ዛደት የደረስኩበትን የአስተሳሰብ ደረጃ ብቻ ሳይሆን ከሞላ ጉደል በአመራርነት የምሳተፍበትን የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲን ኢዴፓ የሦስተኛ አማራጭነት ሚና የሚያንፀባርቁ ጭምር ናቸው አብዛኛዎቹ በጽሑፉ ውስጥ ተብራርተው የቀረቡት አቋሞችና ትንታኔዎች ኢዴፓ በኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔው በተለያዩ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ያስተላለፋቸውን ውሳኔዎች ከሞላ ጉደል መነሻ በማድረግ የቀረቡ ናባው ማለት ይቻላል ኢዴፓ ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ በተለያዩ አገራዊ ር ዙሪያ ያዘጋጃቸውን ሰነዶችም የሚቻለውን ያህል በዚህ ጽሑፍ ምንጭነ ለመጠቀም ሙከራ ተደርጓል አድሰ ፌኤ ው መ መ ይ ኖቹ በአጠቃላይ በአገራዊ አጀንዳዎች ላይም ሆነ በፖለቲካ ተዋናዮች ከ የሚኖረኝ ግምገማ አባል ከሆንኩበት ፓርቲ ከኢዴጋ አቋም ጋር ከፍተኛ ቱርጓነ ያለው ነው ነገር ግን ፓርቲው አቋም ባልወሰደባቸው የተለያዩ ጉዳዮች ፍለን አቋሞች ልገል የምችልበት ሁኔታ ስለሚኖርና የአኔንና የፓርቲውን ከቋዞክ ለያይቶ ለመገንዘብ ለአንባቢ አስቸጋሪ ስለሚሆን በመጽሐፉ ውስጥ ለለፈሩት ፃሳቦች በሙሉ ተጠያቂና ኃላፊ እኔ እንጂ አባል የሆንኩበት ፓርቲ አለመሆኑን ለአንባብያን ከወዲሁ ማረጋገጥ እወዳለሁ በዚህ ጽሑፍ ውስጥ በተለያዩ የፖለቲካ ተዋናዮች ላይ ወቀሳና ትችኑ ሳቀርብም ራሴን ከስህተትና ከተጠያቂነት ነፃ በማድረግ ሳይሆን በትግሉ ውስጥ ባለፍኩበት ሂደት በተሠሩ አንዳንድ ጥፋቶችና ስህተቶች የራሴም የተጠያቂነት ድርሻ መኖሩን አስቀድሜ በማመን ጭምር ነው በጽሑፉ የተለያዩ ክፍሉች የአንዳንድ ግለሰቦችን ስም ለመጥቀስ የተገደድኩትም ከግለሰቦቹ ጋር የተለየ የግል ጠብና ጉዳይ ኖሮኝ ሳይሆን በትግሉ ውስጥ ያሉትን ችግሮች አንባቢ በአግባቡ ይገነዘባቸው ዘንድ ስማቸው መጠቀሱ የግድ አስፈላጊ ሆኖ በማግኘቴ ነው ማንም በጎ አንባቢ የሆነ ሰው በግለሰቦች ዙሪያ የሚያነጣጥርን ጽሑፍ ማንበብ የሚጠላውን ያህል እኔም በበኩሌ ስለ ጉዳዮች እንጂ ስለ ግለሰቦች ፈጽሞ መጻፍ ባልችል በወደድኩ ነበር ምክንያቱም የቱንም ያህል የራሱ መነሻና ምክንያት ቢኖረውም የኢትዮጵያ ፖለቲከኞች ያልተቋረጠ የእርስ በርስ ንትርክ በሕዝቡ ዘንድ ሁላችንንም ቆሽሸን እንድንታይ አድርጉናልና አንድ ቦታ ላይ ቢቆም የሚመረጥ መሆኑ አከራካሪ አይደለም ነገር ግን አንዳንድ ጊዜ ጉዳዮችና ድርጅቶች ብቻ ሳይሆኑ የፖለቲካ መሪ የሆነ ግለሰቦችም በችግርም ሆነ በመፍትፄ አካልነት በፖለቲካ ረገድ ያላቸው ሚና ከፍተኛ በመሆነ ስለ ግለሰቦቹ ሳናወራና ሳንጽፍ ችግሩንም ሆነ መፍትፄውን በተሟላ ሁኔታ ማሳየት አስቸጋሪ ይሆናል በተቻለኝ መጠን ግን የጽሑፌ ትኩረት ከግለሰቦች ይልቅ በጉዳዮችና በድርጅቶች ላይ እንዲሆን ከፍተኛ ጥረት አድርጌአለሁ አንባብያን ከመጽሐፉ ውስጥ አንድን ክፍል አንብበው ሌላውን ክፍል ሙሉ በሙሉ ባላነበቡበት ሁኔታን የቸኮለና አጠቃላይ የሆነ ፍረጃና ትችት ውስጥ ከመግባት ይልቅ በትዕግስት የመጽሐፉን ይዘት ሙሉ በሙሉ ካነበቡ በኋላ ለመተቸት እንዲሞክሩ በአክብሮት አጠይቃለሁ ከወቅቱ የአገራችን የተካረረ የፖለቲካ ሁኔታ አኳያም በዚህ መጽሐፍ ውስጥ የተካተቱ የተለያዩ አመለካከቶችና አቋሞች ለጊዜው ከሚያስደስቱት ሰው ይልቅ የሚያስከፉት ሰው ሊበዛ እንደሚችል ከወዲሁ አገምታለሁ ሁልጊዜም ራሳቸው እውነትና ትክክል ነው ብለው ከሚያስቡት አስተሳሰብና አቋም ውጭ የተለየ ሐሳብን ማዳመጥ የማይፈልጉ ሰዎች ይህንን መጽሐፍ በማንበብ ረገድ ብዙ ርቀት መፄድ ሳይችሉ በመፃል ቀደው ሊጥሉት ወይም በአሉታዊነት ፈርጀው ጥላቻን ሊቀሰቅሱበት ይችላሉ በተወሰነ ደረጃ ከዚህ ዓይነቱ ስህተት ለመዳን የመጽሐፉን ሙሉ ይዘት አንብቦ መረዳት ተገቢ ይሆናል በተጨማሪም አኔን በተመለከተ አንባቢያን ካላቸው ነባር አመለካከት በመነሣት የጽሑፉን ዓላማና ይዘት አስቀድመው በመፈረጅ ለማንበብ ከመሞከር ይልቅ አእምሮአቸውን ለተወሰነ ጊዜ ነፃና ክፍት አድርገው የጽሑፉን ጭብጥ ሪፅሃ አላለሁ በአግባቡ እንዲረዱ አደራ መድሱት ከዚህ በተጨማሪም በመጽሐፉ ውስጥ በአብዛኛው ብከፊል ጥቂት ብዙዎች አንዳንድ በዋናነት ሁሉም የሚሉትና እነዚህን የመሣሰሉት ቅጽሎች ልበፎርሄ አንባቢን ዐበጠደ አልተፈለገ አጠቃላይ ፍረጃ በፍየበ ላለማስገባት ተብለው ጥቅም ላይ የዋሉ በመሆናቸው በአንባብያን ዘንድ ልዩ ትኩረት ቢሰጣቸው ተገቢ ይሆናልቂ በተመሳሳይ ሁኔታ በመጽሐፉ የተለያዩ ክፍሎት በተደጋጋሚ የሚጠቀሰው ሕዝብ የሚለው ቃል አብዛኛውን ጊዜ በፖለቲካው ፃደት ቢያንስ የደጋፊነትና የተቃዋሚነት የጎላ የተሳታፊነት ሚና ያለውን በቁጥር ውስን የሆነ የኀብረተሰብ ክፍል እንጂ የአገሪቱን አጠቃላይ ሕዝብ የሚወክል ተደርጎ እንዳይታይ እጠይቃለሁ በመጨረሻም መጽሐፉ ለትምህርት ልርጠ እና ለምርምር ጉዳይ ታስቦ ያልተጻፈ በመሆኑ ምክንያት የምርምር ጽሑፍ መመዘኛዎችን የሚጠበቀውን ያህል አሟልቶ ያልቀረበና ሥነጽሑፋዊ ይዘቱም የሚገባውን ያህል ጥንቃቂ ያልተደረገበት ሆኖ ቢገኝ በቅድሚያ ይቅርታ እየጠየቅሁ አንብቦ የመረዳትን ጥቅም ከልብ በመገንዘብ መጽሐፉን ማንበብ ለጀመራችሁ አንባብያን በሙሉ መልካም ንባብ እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ አመሰግናለሁ በ ጮክ ክፍል አንድ ምዕራፍ አንድ በአገራችን ፖለቲካ የብሔራዊ መግባባት አስፈላጊነት ዝጠጨራዊ መፇቨባባገሦና ቦያመቻቻሷ ፖዕያ በወቅቱ የአገራችን የፖለቲካ መድረክ ስለ ዴሞክራሲ ሰብአዊ መብት የሐሳብ ነፃነት የጾታ እኩልነት የመድብለ ፓርቲ ነፃገበያና ስለተለያዩ አማላይ ጉዳዮች የዘፈን ያህል በተደጋጋሚ ሲነገር ማድመጥ የተለመደ ሆኗል በየመድረኩ ከሚነገረውም በላይ ስለ እነዚህ ጉዳዮች የተጻፉ በርካታ የሚያማምሩ የፓርቲ ፕሮግራሞችና የመንግሥት ሕጎች አሉን የአገራችን ወግና ባህል በተለያዩ ማኀበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ የራሱ የዳበረ መነሻ ያለው ቢሆንም ከዘመናዊ ፖለቲካና የኢኮኖሚ እድገት ጋር በተያያዘ የምናቀነቅናቸው አብዛኛዎቹ አመለካከቶች ግን ከውጭ አገራት የቀዳናቸው ንድፈሐሳቦች ናቸው ለራሳችን ችግሮች መፍትሔ የሚሆን በቂ ሐሳብ በራሳችን ማፍለቅ እስካልቻልን ድረስ ይህንን የውስጥ ክፍተታችንን ለመሙላት የሚያስችል ሐሳብና ተመኩሮ ከውጭ አገራት መቅሰማችን ተገቢም የማይቀርም ይሆናል በተሰይም የግራ ፖለቲካ ወደ አገራችን ከገባበት ከዐምቹ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ኢትዮጵያ የመጤ አመለካከቶች ቤተሙከራ ሆና ቆይታለች ነገር ግን እነዚህ ከውጭ አገራት የቀዳናቸው ንድፈሐሳቦች ሌሎቹን አገራት ወደ ሥልጣኔ ባሸጋገሩበት መንገድ አኛን ለምን ሊሲያሸጋግሩን አንዳልቻሉ ሁልጊዜ ራሳችንን የምንጠይቅና የምንቆጭ ቢሆንም አስካሁን ሁላችንንም ሊያግባባ የሚችል መልስ ኖሮን አያውቅም የውጭ ንድፈሐሳቦችን እንደ ወረደ መቅዳትና ከራስ ተጨባጭ ሁኔታ ጋር ሳያጣጥሙ ለመተግበር መሞከር ለውጤት የማያበቃ መሆኑ አንደተጠበቀ ሆኖ ከውጭ የቀዳናቸውን ንድፈሀሳቦች በአግባቡ በተግባር ለማዋል መሠረትና መደላድል ሆነው ሊያገለግሉ የሚችሉ ከብሔራዊ መግባባትና ከመቻቻል ፖለቲካ ጋር የተያያዙ ሌሎች ጠቃሚ ጉዳዮችን በአግባቡ ሳንቀዳ መቅረታችን ውጤታማ እንዳንሆን ካደረጉን ምክንያቶች መካከል አንዱ ነው ማለት ይቻላል በየአደባባዩ የአፋችን ማሟሻ ያደረግናቸውም ሆኑ በየፖለቲካ ፕሮግራሞቻችን ታጭቀው የሚነበቡት እነዚህ ከላይ የዘረዘርናቸው ንድፈሐሳቦች የቱንም ያህል ተደጋግመው ቢነገሩና ቢጻፉ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች ብሔራዊ መግባባትንና የፖለቲካ መቻቻልን በተግባር በአገራችን እስካልፈጠርን ድረስ ከውጭ የተቀዱት ንድፈሐሳቦች ሁሉ ጥሬ ንድፈሐሳቦች ሆነው ከመቅረት ባለፈ ወደምንፈልገው ደረጃ ሊያደርሱን አይችሉም ኢትዮጵያውያን በታሪካችን የታዩ አንዳንድ በጎ ገጽታዎችን ብቻ በምሳሌነት በመጥቀስ ራሳችንን ከሌላው ዓለም በተሻለ አንግዳ ተቀባይ ሰው አክባሪ ታጋሽ ሰላምና አገር ወዳድ አድርገን በማየት እርስ በርስ ስንሞከሻሽ የኖርን ቢሆንም በተግባር ግን የእነዚህ ባህሪዎች መሠረታዊ መገለጫ የሆኑት ብሔራዊ መግባባትና የመቻቻል ፖለቲካ ትናንትም ሆነ ዛሬ በእጅጉ ርቀውን የሚገኙ ኦውነታዎች ቺን መፎሱት ሆነዋል በኢትዮጵያ የምንገኝ የፖለቲካ ሰዎች በሌሎች ያደጉ ኦግሮጭ የተመ ፖለቲከኞች አገራዊ ጥቅሞቻቸውን በተመለከተ ብፍ ያደቅ አገሮች የሚገኙ ሥግባባት እንዳላቸውና በእርስ በርስ ግንኙነታቸውም ብክ ና ን ብሔራዊ ፖለቋክን እንጣዳበፍ በዓሰዎ አቁዊ መተዳኛ ብሱጋን አማር ዳሉ ሉ መማር የምንችልበት ዕድ ር ። ምክንያት ሆኗል በዚያ የግሪ ፖለቲካ የተለከፉ የትውልድ አዛላት ለአለፉተ ዓመታት ዛሬም ድረስ የአገሪቱን የፖለቲካ መጅረክ በብቸኝነት ተቀጣጥረው የተጠሉ በመሆናሻውም ሄኤው በር ዛሬም እንደትናንቱ አገራችን ከብሔራዊ መግባባትና ከመቻፓል ፖለካ ርቃ ለመጓዝ የተገደደችዐው በአጠቃላይ በአንድ አገር ውስጥ የምንገኝ የፖለቲካ ዣርቲዎች በሁሉም አገራዊ ተዳዮች ላይ የሚኖረን አቋም ሙሉ በሙሉ የተለያየ ከሆነ የመጨረሻ ዐጤቱ ኖክራሲን መገንባት ሳይሆን የአገር መሩዊረስን የሚያስከትል ቢሆንም የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች ይህንን አደጋ እስካሁን በአግባቡ የተረዳነው አንመስልም የወቅቱ የአገራችን የፖለቲካ ሁኔታፓ ከብሔራዊ መግባባትና ከመቻቻል ፖለቲካ አንጻር ከሌሉች አገሮች ሁኔታ ጋር ሲነጻጸር ምን ያህል አድግ ወደ ንላ የቀረ መሆነን መረዳት ዐኑስብስብ ጉዳይ አይደለም የእኛው ዓይነት አባዜ የተጠናወታቸው አኛን መሰል ጥቲት አገሮች ካልሆኑ በስተቀር በብዙ አገሮች የሚገኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች ከብሔራዊ መግባባትና ከመቻቻል ፖለቲካ አህያ ጥያቂ ሊያሥነሣ የሚችል ሥሠረታዊ ልዩነት በመካከላቸው አይታይም አብዛኛውን ጊዜ የፖለካ ርቲዎች በምርጫ ዘመሥቻ ጠቅት ሲከራከሩባቸው የሚደመጡ አጀንዳዎች የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ አፈጻጸምን የግብር መጠንን ድጎማን ስደተኝነትን የአካባቢ ጥበቃን የተመሳሳይ ጾታ ጋብቻን ውርጃን የሞት ቅጣት አስፈላጊነትን ጤዛዓንና ተምህርትን በተሳለ መጠንና ጥራት ማዳረስና የመሳሰሉ አጃንዳሥትን የሚመለከቱ ናፐው በአኛ አገር የፖለቲዛ ሁኔታ ግን አነዚህን በሌሎች አገሮች የሜታዩትን አብዛኛዎቹን ጉዳዮች ጨምር በፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል የልዩነት ነጥብ ያልሆነ አዩንዳ ማግኘት አስቸጋሪ ነው በሌሎች አገሮች ልዩነት ሊነሣባቸው የማይችሉ ከብሔሪዌዋ መግባባትና ከመቻቻል ፖለቲካ ጋር የተያያዙ ብሔራዊ መዝሙርንና የአገር ሠንደቅ ዓላማን የመሳሰሉ በርካታ ጉዳዮች ጭምር ሳይቀሩ በእኛ አገር ያለአግባብና በሚያስገርም ሁሄታ የልዩነት አጀንዳዎች መሆናቸውን በሚከተሉት ንዐሳን አንነተጾች ዘርዘር አድርገን በማየት የኢትዮጵያ ፖለቲካ ምን ያህል ሥር በህፍ ትግር ውስጥ አንደሚገኝ መረዳት አንችላለን መደድሱት ኃወውቅና ያመሰጠምፖ ዖመስባበረሮና ለዝሮ ቦደያመሥራታ ፅኃፓግያ በአንድ አገር ውስጥ የሚገኝ መንግሥት ለፓርቲዎች የሚሰጠው ሕጋዊ ዕውቅና እንደተጠበቀ ሆኖ በአገሪቱ ውስጥ የሚገኙት ተፎካካሪ ፖርቲዎች አንዳችው ለሌላፐው ልባዊ ዕውቅና ባልሰጡበት ሁኔታ ሰላማዊ ትግልም ሆነ የምርጫ ፖለቲካ በአግባቡ ሊካሄፄድ አይችልም የመድብለ ፓርተ ሥርዓትን አራምዳለሁ በሜል አንድ አገር ውስጥ ፓርቲዎች አንዳቸው ለሌላቸው የሚሰጡት ፅውቅናና አክብሮት ለብሔራዊ መግባባትና ለመቻቻል ፖለቲካ የግድ መኖር ያለበት ቅድመሁኔታ ነው እኋበኋህበከ አንዱ ፓርቲ ሌላውን ፓርቲ የአገር ጠላት አድርጎ በሚያይበትና ከሌላው ጋር መቼም ቢሆን አብሮ ላለመሥራት አስቀድሞ ምሉተገዝቶ በወሰነበት ሁኔታ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን በአገሪቱ መገንባት ይቻላል ብሎ ማሰብ የማይቻል ነው ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ሊገነባ የሚችለው ውይይትና ክርክር መከባበር መግባባትና መቻቻል ባለበት ሁኔታ በመሆኑ እነዚህ ቁምነገሮች በሌሉበት በእኛ ዓይነት አገር ዴሞክራሲ በሚፈለገው መጠን መጠናከር ይቅርና እሕግሩን ተክሎ ሊግተረተር የሚችልበት መሠረት የለውም በአሁነ ወቅት በኢትዮጵያ የምንገኝ የፖለቲካ ፓርቲዎች በተግባር እየተጓዝን የምንገኘው በዚህ ዓይነቱ ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ የማያበቃን የተሳሳተ ሃዲድ ላይ ነው የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች አንዳችን ለሌላችን ተገቢ ዕውቅናና አክብሮት ባልሰጠንበት ሁኔታ እንዲያው ድከሙ ብሎን እንጂ በሌላ የተለየ አቋራጭ መንገድ አልፈን ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን ልንገነባ አንችልም በአገር ደረጃም የሕዝብ ይሁንታ ሲዘልሃ ያለው መንግሥት እስካልኖረ ድረስ ከጽንፈኝነት ፖለቲካ ከእርስ በርስ ግጭት አዙሪትም ሆነ ከአብዮት ድግግሞሽ በቀላሉ መላቀቅ አይቻልም እስካሁንም አገራችን በእንዲህ ዓይነቱ አዙሪት ውስጥ እንድትኖር ያደረጋት አንዱ ምክንያትም ፓርቲዎች ወይም መንግሥታት በውዴታ ብቻ ሳይሆን በግዴታም ጭምር የሕዝብ ተቀባይነት ለማግኘት ሲሉ የሚፈጥሩት ግብግብ ነው ማለት ይቻላል በአሁኑ ወቅት በአንድ በኩል መንግሥት ሆኖ አገር እያስተዳደረ የሚገኘው ኢህአዴግ አገር በማስተዳደሩ ሂደት ያለበት አንዱ ታሪካዊ ኃላፊነት ለብዙኃን ፓርቲ ሥርዓት መጠናከር ተባባሪ የሆነ ኀብረተሰብ መፍጠር መሆኑን በመዘንጋት ከእርሱ የተለየ አመለካከት ያላቸውን የፖለቲካ ፓርቲዎች በሙሉ አገር አፍራሾች አድርጎ ሲከስና እኔ ከሌለሁ አገሪቱ አትኖርም በማለት ግልጽ የሆነ ፀረዴሞክራሲያዊ አቋም ሲያራምድ ይደመጣል ገዥው ፓርቲ ባለበት የመንግሥትነት ኃላፊነት አገሪቱ የግድ የተቃዋሚ ፓርቲዎች መኖር አንደሚያስፈልጋት ሕዝብን በማስተማር ረገድ አርአያ ሆኖ መገኘት ሲገባው ራሱ በሚመራው መንግሥት የሕግ ዕውቅና የተሰጣቸውን ፓርቲዎች ሳይቀር የንጉሥና የደርግ ሥርዓት ናፋቂዎች ናቸው ብሎ በጭፍን ከመፈረጅ ጀምሮ ሲያስፈልገውም የሩዋንዳን ጭፍጨፋ በኢትዮጵያ ለማምጣት የሚፈልጉ ኢንተርሃሞይ እንደሆኑ አድርጎ ይቀሰትሳል አንድ ለመጀመሪያ ጊዜ ለመድብለ ፓርቲ ሥርዓት ዕውቅና ሰጥቻለሁ የሚል ገኀየ ፓርቲ ሲችል ተቃዋሚ ፓርቲዎች ትክክለኛ አቅጣጫ ይዘው እንዲጠናከሩ መደገፍና መሆሱነ ዜር ክለ ዓዓ ። አር ሼን ማበረ ዙት ሲገባዙ ቢያንስ ግን ተገቢውን አክብሮትና ዕውቅና መስጠት ካልቻለ ከእነሣፃን ዛ ሆና የመሆብለርቲ ሥርዓትን በአገሪቱ ለመገንባት እያሰበ እንደሆነ ግልጽ አይፍለም ኢህአዴግ በመንግሥትነቱ የራሱን ደጋፊዎች ብቻ ሳይሆን ተቃዋሣጪፈዎሥዩጾን ጭምር በእኩልነት የማስተዳደር ኃላፊነቱን በአግባቡ እስካልተገነዘበ ድረስ ዕጡትና የመሥስክትና አብሮ የመሥራት ፖለቲካ በአገራችን ሊኖር አይችልም በሌላ በኩል በአገሪቱ የምንገኝ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ለገዥው ፓርቲ ዕውቅናና አክበሮት በመስጠት ረገድ ተመሳሳይ የከረረ አቋም ነው የምናራምደው አብዛኛዎቹ ሰላማዊ ትግል እናራምዳለን ብለን የተደራጀን ተቃዋሚ ፓርቲዎች ሳንቀር እስካሁን ፍረስ ኢህአዴግ የወቅቱ የኢተዮጵያ መንግሥት መሆኑትን ከልባችን አምነን ልተቀበልን ሲሆን አንዲያውም አንዳንዶቻችን ኢህአዴግን የምናየው አገርን ለማፈራረስ የመጣ የውጭ ወራሪ ኃይል አድርገን ነው ለኢህአዴግ ምንም ዓይነት ፅውቅና ላለመስጠት ካለን የክረረ ፍላጉት በመነጨም የአራት ድርጅቶች ግንባር የሆነውን ኢህአዴግን እስካሁን የምንጠራው ወያኔ በሚል ቁንፅል ስም ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ ከህወሃት በስተቀር ሌሎቹን የኢህአዴግ አባል ድርጅቶች ህልውናቸውን ከመካድ ጀምሮ የምንቆጥራቸው የራሳቸው የፖለቲካ መሠረት እንደሌላቸው የህወፃት አሻንጉሊቶች ነው ተቃዋሚዎች አንድ ጊዜ እንዲህ ዓይነቱን ለኢህአዴግ ዕውቅናና አክብሮት የመንፈግ አቋም ለትግላችን የሚጠቅም ስልት አድርገን ስሰወሰድነውና ደጋፊዎቻችንም በዚህ ዓይነቱ ጭፍን አስተሳሰብ ስለቀረፅናቸው ይህ የቆምንበት መሠረት እንዳይሸረሸርብን በመስጋት ኢህአዴግ የሚሠራውን ሥራ በሙሉ ጐጀም ይሁን ጠቃሚ በጭፍን ከመቃወም ወደላ የማንል የፖለቲካ ኃይሎች ሆነናል በእስካሁነ የትግል ዛደት በተግባር እንደታየው እንዲህ ዓይነት የከረረ አቋም ያለን የፖለቲካ ፓርቲዎች ብሔራዊ መግባባትንና የመቻቻል ፖለቲካን መሠረት ያደረገ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት በአገራችን እንዲገነባ የሚያስችል በጎ አስተዋዕኦ ሊኖረን አይችልም እንዲያውም አንዲህ ዓይነቱን ጭፍን ተቃውሞ ዓላማው የደረገ የፖለቲካ ፓርቲ ሊኖረው የሚችለው ሚና በተቃራኒው ለዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ እንቅፋት መሆን ነው ምክንያቱም አንድን በመንግሥት ሥልጣን ላይ የተቀመጠ ገዥ ፓርቲ በዚህ መጠን ዕውቅና ከነፈግነውና የአገር ጠላት አድርገን ከፈረጅነው በኋላ በውይይትና በምክክር የአገርን ችግር ለመፍታት መሞከርም ሆነ በምርጫ ፉክክር ሰላማዊ የሥልጣን ሽግግር ማየት በቀላሉ የሚቻል አይሆንም ዛሬ ፅውቅና የነፈግነው መንግሥት ነገ በምርጫ ሥልጣኑን ቢለቅ የፖለቲካ ሥልጣኑ ብቻ ሳይሆን አጠቃላይ ህልውናው አደጋ ውስጥ እንደሚወድቅ ስጋት ስለሚያድርበት ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን ለማስፈንም ሆነ ነፃና ፍትሐዊ ምርጫን ለማካሄድ ተነሳሸነትና ቁርጠኝነት ሊያሳይ አይችልም ይልቁንም የተቆናጠጠውን ሥልጣን አንደ ነብር ጅራት በመቁጠርና የያዘውን ለቆ ህልውናውን ላለማጣት በመስጋት መጣንብህ የሚሉትን ተቃዋሚዎቹን በሙሉ የማዳከም ተግባር ውስጥ ለመሰማራት ይገደዳል ተቃዋሚ ፓርቲዎች እያካፄድነው ያለነው ትግል በእውነትም ለውጤት እንዲበቃ የምንፈልግ ከሆነ ይህንን ለኢህአዴግ ዕውቅና የመስጠት ጉዳይ የፍላጎትና የምርጫ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን ግዴታም ጭምር አድርገን ልናየው የሚገባ ነው መድሱት ኀሊና በተላሱ ሊጠፋ የማይችል መራራ መሥዋዕትነት የክፈለ ድርጆት ነው የቪህ ድርጆት አባላት ለዚህን ያህል ረዥም ጊዜ የወጣትነት ፅድሜአቸውን በጦርነት ከማሳለፋቸፐውም በላይ ብዙዎቹ በጦርነቱ ደት የቅርብ ዘመዶቻቸውንና የልብ ጓደኞቻቸውን ሕይወት የተነጠቁ አንዳንዶቹም ከፊል አካላቸውን ያጡና በብዙ የሥነልቦና ፈተናዎች ውስጥ ያለፉ ሰዎች ናቸው አነዚህ ሰዎች ከመጀደመሪያው ይዘውት የተነሱትም ሆነ የታገሉለት ዓላማ በእኛ እይታ ጠቃሚም ይሁን ጉጂ የታሰበለትን ውጤት ያምጣም አያምጣም ቢያንስ ደርግን በመጣል ዛደት ለከፈሉት መሥዋዕትነት ተገቢውን አክብሮትና አድናቆት መስጠት ሲገባን ኤርትራን በሚመለከት የወሰዱትን የተሳሳተ አቋም አንደ አጠቃላይ የማንነታቸው መገለጫ አድርገን በመውሰድ አገርን ቅኝ ለመግዛት እንደመጡ የውጭ ወራሪዎች በመቁጠር በንቀትና በመጠየፍ ልናያቸው ስንሞክር ሰምች ናቸውና በውስጣቸው ስለ አኛ ሊያዳብሩት የሚችሉትን የጥላቻ አስተሳሰብ በቀላሉ መገመት ይገባናል በተለይም ደግሞ ሰማይና መሬት ቢደባለቅ ከአነርሱ ጋር አብረን ለመሥራት ፈጽሞ አንደማንፈልግና በለስ ቀንቶን ወደፊት ሥልጣን ስንይዝም ልንበቀላቸው የምንፈልግ መሆኑን በግልጽ እየነገርናቸው ባለንበት ወቅት እንደገና መልሰን እነዚህኑ ሰዎች ነፃና ፍትሐዌ ምርጫ አካሄደው ሥልጣናቸውን በቀላሉ አንዲለቁልን መጠበቃችን በእውነት የየዋህነት ፖለቲካ ነው ማናችንም ብንሆን በዚህ ዓይነቱ የፖለቲካ ሁፄታ ውስጥ ሆነን ልንወስደው ስለሚገባን ርምጃ ራሳችንን በእነሱ ቦታ አስቀምጠን በፃዛቅ ለመፍረድ ብንሞክር ርምጃችን ከእነሱ የተለየ መሆኑ በእጅጉ ያጠራጥራል ምርጫ ላይ በኢህአዴግና በቅንጅት መካከል የነበረው ፍጥጫ በመጨረሻ ያስከተለው ውድመትም የሚሜያስተምረን ይህንኑ ነው በአንድ በኩል በቅንጅት ውስጥ የነበሩና ከኢህአዴግ ጋር መቸም ቢሆን አብረው ላለመሥራት አስቀድመው ምለው ተገዝተው ሰላማዌዊ ትግሉን ያለ ቦታቸው የተቀላቀሉ ኃይሎች ከመንግሥት በታች የሆነን ውጤት ላለመቀበል መወሰናቸው በሌላ በኩል ደግሞ ኢህአዴግ በምርጫ አማካይነት የቅንድቱን ወደ ሥልጣን የመምጣት ጉዳይ ሥልጣንን የማጣት ብቻ ሳይሆን ህልውናን የማጣት አደጋ አድርጐ በማየቱ የምርጫው የመጨረሻ ውጤት የዴሞክራሲውን ዛደት የበለጠ ማጠናከር ሳይሆን ወደላ መቀልበስ ሆኖ ተጠናቋል በተለይም ከምርጫ ልንማር የምንችለው ቁምነገር የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች ዕውቅናና አክብሮት ከመሰጣጣትም አልፈን በወደፊትዋ ኢትዮጵያ አብሮ መሥራት የምርጫና የፍላጐት ጉዳይ ብቻ ሳይሆን ግዴታም ጭምር መሆኑን ነው የምርጫ ዛደት አገራችን ውስጥ መካሄዱ እስከቀጠለ ድረስ ኢህአዴግ የቱንም ያህል ጠንካራና አፋኝ ድርጅት ሆኖ ቢቀጥልም ምርጫ ላይ አንደታየው ወደፊት በሁሉም የአገሪቱ የምክር ቤት እርከኖች ሙሱ በሙሉ አሸናፊ ሆኖ የመቀጠል ዕድሉ እየጠበበ መምጣቱ አይቀርም በተመሳሳይ ሁኔታ ተቃዋሚ ፓርቲዎች የቱንም ያህል ጠንካራ ብንሆፇ ከፌዴራል ፓርላማ እስከ ቀበሌ ድረስ ያሉ ምክር ቤቶችን በአንድ ምርጫ አሸንፈን ኢህአዴግን ሙሉ ስሙሉ ከሁሉም የአገሪቱ መዋቅር ከሥልጣን የምናስወግድበት ዕድል አይኖርም ተቃዋሚዎች በሆነ ተአምር የአጠቃላዩን ሕዝብ ድጋፍ ብናገኝ እንኳን በአገራችን የፌዴራልና የክልል ፀህድሱት ተተተርርርርር ርር መ መ ምነክር ቤት ምርጫዎች ከወረዳና ከቀበሌ ምክር ቤት ምርጫዎች ጋር በአንድ ጊዜ ስለማካሄዱ ሁሉንም መዋቅሮች በአንድ ምርጫ የማሸነፍ ዕድል በአገራችን የሰም ይህንን ጉዳይ የበለጠ ግልጽ ለማድረግ የሚከተለውን ምሳሴ ማየት አንትላለን በምርጫ ወቅት ቅንጅት በአርግጠኛ ነት ካሸነፋቸው በርካታ የፓርላማና የክልል ምክር ቤት መቀመጫዎች በተጨማሪ የአዲስ አበባ መስተዳድርን ለመረከብ ፈቃያኛ ሆኖ ቢሆን ኖሮ የመንግሥትን ሥልጣን ከያዘው ከኢህአዴግ መንግሥት ጋር አየተመካከረ መሥራት መብቱ ብቻ ሳይሆን ግዴታውም ይሆን ነበር ሌላው ቀርቶ በሰላም ጉዳይ ከፌደራል ፖሊስ። ከደኀንነትና ከመከላከያ መዋቅሮች ጋር ጭምር ተባብሮ መሥራት ለቅንጅት የምርጫ ጉዳይ ሳይሆን ግዴታ ይሆን ነበር ምክንያቱም አዲስ አበባም ሆነች ሌሎች የአገሪቱ ክልሎች በራሳቸው የሥልጣን ክልል በተናጠል ከሚሠሯቸው ብዙ ጉዳዮች በተጨማሪ የበደት ድጐማ ከማግኘት ጀምሮ ሌሎች ከፌዴራሉ መንግሥት ጋር የግድ አብረው ሊሠራቸው የሚገቡ ጉዳዮች ስላሉ አብራ አልሠራም ብሉ በመወሰንና የራስን ደሴት በመፍጠር ክልሉሎችን ማስተዳደር አይፓቻልም በተመሳሳይ ሁኔታ መንግሥትን የተቆጣጠረው ኢህአዴግም አዲስ አበባን ከሚያስተዳድረው ቅንጅት ጋር ተባብሮ መሥራት ግዴታው ይሆን ነበር በመንግሥት ደረጃ ያሉትን ትላልቅ ጉዳዮች ትተን ኢህአዴግ በድርጅት ደረጃ አዲስ አበባ ላይ ሕዝባዊ ስብሰባ ወይም ሰላማዊ ሰልፍ ለማካሄድ ቢፈልግ በራሱ በኢህአዴግ አሠራር መሠረት በቅንጅት ከሚመራው የአዲስ አበባ መስተዳድር ፈቃድ ማግኘት የግድ ይሆንበት ነበር ከድርጅት ደረጃ ወረድ ብለን ጉዳዩን በግለሰብ ደረጃ ለማየት ብንሞክር አዲስ አበባ ውስጥ የሚገኙ የኢህአዴግ አባላት ንግድ ፈቃድ ማውጣት ቦታ መመራት የጋብቻና የልደት ሠርተፊኬት ማውጣትና የመሳሰሉትን ከዕለትተፅለት ኑሮአቸው ጋር የተገናኙ አገልግሎቶችን ለማግኘት በቅንጅት የሚመራውን አስተዳደር መጠየቅ የግድ ይሆንባፐው ነበር በተመሳሳይ ሁኔታ ኛቅንጅት አስተዳደርም ወደደም ጠላ ለኢህአዴግ አባላት ጭምር አገልግሎት መስጠት ግዴታው ይሆን ነበር የሚገርመው ግን በአንድ በኩል ቅንድት የዲያስፖራውን ጫናና የጋዜጦችን ትችት መቋቋም ተስኖት በሌላ በኩል ደግሞ ኢህአዴግ ያጠመደው ወጥመድ ውስጥ በመግባት የአዲስ አበባ መስተዳድርን ላለመረከብ ወሰነ አእንጂ ቅንጅት አዲስ አበባን ለመረከብ ወስኖ ቢሆን ኖሮ ኢህአዴግም በቅንድት ሥር ሆኖ አስከሚቀጥለው የአካባቢ ምርጫ ድረስ ላለመሥራት በመወሰን በወቅቱ በዞንና በቀበሌ ደረጃ በእሱ ቁጥጥር ሥር የነበሩትን የአዲስ አበባ መዋቅሮች ለማፍረስና ቅንጅት አንያደፈለገ ያድርገው ለማለጎ ወስኖ ነበር ኢህአዴግ በወቅቱ ይህንን ለማድረግ የወሰነው ዴሞክራሲያዊ ዚሂየቱ የበለጠ እንዲጠናከር ከመጨነቅ ይልቅ የአዲስ አበባን መዋቅር በመሙጮሉሱ ባዶ አድረ ቅንደት የሜይዝ የሚጨብጠውን አንዲያጣና ውስጣዊ ድክመቱ እንዲጋለጥ ለማድረግ ነበር ይኸ የሚያሳዬን አገር የሚያስተዳድረው ኢህአዴግም ሆነ ከኢህአዴግ የተሻለ ዴሞክራሲን ወደፊት እናመጣለን የምንለው ተቃዋሚ ፓርቲዎች አብረን ላለመሥራት በመወሰን ምን ያህል ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን የሚያጠናክር ሳይሆን የሚያጠወልግ ተግባር አየፈጸምን የምንገኝ መሆኑን ነው አበው ቂም ይዞ ፀሎት ጭድ አዝሎ ወዘት እንደሚሉት መጩኛሱት ኣፐትዮጵየያ ፖሥለክኞች አብረን ለመሥራት ሳንወስን ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን ኣንገነባለን ብለን ማሰባችን ከንቱ ድካም ነው የጥላቻ ምልልስ ተጨማሪ ጥላቻን ስለፄዘፍሄ ሁኔኒታጡ በወቅቱ ካልተገታ በዚት አገሪቱን ወጦደ የአርስ በርስ ግጭትም ሊያስገባት ይኙላል አቡጊዳሯ እንዲህ ዓሎሮነቱ የፓርቲዎች አፍራሽ ባህልና የመሪዎቻፕው ሥልቦና መፊትም የሚቀጥል ከሆነ ፍሞሎክራሲያዊ ሥርዓትን የሚያጠወጦልግ ብቻ ሳይሆን አገርንም ሊያፈርስ የሚችል አደጋ ሊያስከትል ይፕላል በአንድ ጠቀት ተታዋኮፄሥች በኢህአዴግ ሥር ሆነን በሌላ ጦቅት ደግሞ ኢህአዴግ በተቃዋሚዎች ሥር ሆና አብረን የመሥራታችን ጉዳይ አይቀሬና ግዴታ መሆነን ከወዲሁ አምነን በመቀበል የሥነልቦና ዝግጅት ካላደረግን በስተቀር ወደፊት በአገራችን የሚነዛሄዱ ምርጫዎምችትች ምንአልባት ወደ ግጭትና ደም መፋሰስ አንጂ ወደ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት የሚያሸጋግሩን ሄደቶች ሊሆኑ አይችሉም መሆን የሚገባውን በጎውን ነገር እናስብና ኢህአዴግ መንግሥታዊ ሥልጣነን በምርጫ ቢያጣ በሁሉም የአገሪቱ ክልሎችና ከዚያ በታች ባሉ የኮን የወረዳና የቀበሌ መዋቅሮች በሙሉ በአንድ ጊዜ ይሸነፋል ማለት አይደለም በሁሉም የአገሪቱ መዋቅሮች ምርጫዎች በአንድ ጊዜ አለመካሄዳቸው አንደተጠበቀ ሆኖ ተቃዋሚዎች ፌዴራላዌ መንግሥቱንና የአዲስ አበባ ዓይነት ክልሎችን ቀድመው ቢቀሙት እንኳ ቢያንስ የተወሰኑትን እንደ ትግራይ አፋር ሶማሌ ጋምቤላና ቤንሻንጉል የመሳሰሉትን ክልሎች ለተወሰነ ጊዜ ኢህአዴግና አጋር ድርድቶቹ ይዘው የመቀጠል ሰፊ ዕድል ይኖራቸዋል ስለዚህ ምርጫ እንዲህ ዓይነቱን ውጤት ሲያስከትል ገኝው ፓርቲና ተቃዋሚዎች አብሮ መሥራትን ግዴታቸው አድርገው አእስካልተቀበሉ ድረስ ውጤቱ የአገርን ህልውና አደጋ ውስጥ ሊከትም የሚችል መሆነ የሚያጠራጥር አይሆንም የሕዝባችን የወደፊት የፖለቲካ ሥልጣን ባሰቤትነት በምርጫ ብቻ እንዲወሰን የምንፈልግ ከሆነ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች በቅድሚያ ተገቢውን ዕውቅናና መከባበር መሰጣጣት አብሮ መሥራት የውዴታ ግዴታም መሆኑን አምኖ መቀበል ይጠበቅብናል ይህ አንዲሆን ደግሞ እንደ አስካሁነ የተበላስ የፖለቪፒካ ባህላችን በአንድ በኩል ሌላውን ጉራ የአገሪቱ ችግሮች ብቸኛ ተጠያቂ እያደረግን በሌላ በኩል ደግሞ የአገሪቱ ችግሮች መፍትሄ የሚገኘው ከአኛ ብቻ ነው እያልን በግብዝነት የምንቀጥል ከሆነ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት በተግባር የምንጨብጠው ሳይሆን አእየተመኘነው የምንኖር ባዶ ተስፋ ሆኖ መቀጠሉ አይቀርም ጤናማ ካልሆነውና ለዘመናት አብሮን ከኖረው የነተበ የፖሉቲካ ባህላችን ሁላችንም ሰብረን በመውጣት ሁላችንም የአገሪቱ ችግሮች አካል ነን ሁላችንም የአገሪቱ ችግሮች የመናትሄ አካልም አንሆናለን ወደሚል አዲስና ደፋር አቋም መሸጋገር አለብን ገዥው ፓርቲም ሆነ ተቃዋሚ ፓርቲዎች እስካሁን ወደዚህ ለአገርና ለሕዝብ የሚበድ አቅጣጫ ለመምጣት ያልቻልነው ያለምክንያት አይደለም እንደ አገር የኖርንበትም ሆነ አንደ ትውልድ ያደግዓበት የጥላቻና የመጠፋፋት የፖለቲካ ባህል አጥንታችን ድረስ ዘልቆ የገባ ስለሆነ በቀላሉ ሊላቀቀን አልቻለም በወቅቱ የአገራችን ፖለቲካ ገዥው ፓርቲም ሆነ ተቃዋሚዎች የድጋዛ ማሰባሰቢያ አድርገን በዋናነት የተጠቀምንበት አጀንዳ አንዳችን ሌላችንን የሥጋትና የአደጋ ምንጭ አድርገን ማቅረብን ነው ይህንን አቋማችንን ለውጠን ፅውቅና የመስጠትና አብሮ ጋኒ ሠ ሥለፒቲካ ብንጾምር ከአግባብ በላይ ደጋግመን በመናገር የማይለወጥ ስ ሰልነጡጠ ከሪሳትን የተሳሳተ አቋምና በዚህ አቋማችን ካሰባሰብነው የ ጋፊሆችን ዛ መጣላት ሆናብን ተቸግረናል አ ነዳነዶየ ጉን ወደዚህ ዓይነቱ ለውጥ መግባት ምን ያህል ለአገራችን ሦፖለካዛ ዕፍኗገት አየግ ጠቃሚ መሆኑ ፍንትውብሎ እየታየን አያለ የአወደድ ባ ህ ፖለቲካ አስረኛ ሆነን ይህንን አቋም በመውሰድ ለከተል የሚለውን ከፃዲ ቅጥረኛ ተለጣፊ ከፋፋይና ተነጣይ የሚል ጊዜያዊ ሃሜትና ካሂጃሻጃ ፈርተን የማናምንበትን አየሠራን መቀጠልን መርጠናል ከተቃዋሚው ጉራ መካከል ኢዴፓ የዕውቅናና የአብሮ መሥራት ፖለቲካ ፋና ወጊ ለመሆን የሚያስችለውን የሦስተኛ አማራጭነት ሜና በድፍረት ይዞ እየወጣ ቢሆንም አብዛኛው ተቃዋሚና ገዥው ፓርቲ ባሉበት እየረገጡ በመሆነ አጠቃላዩ አገራችን የፖለቲካ ሁኔታ የቱንም ያህል ሊለወጥ አልቻለም አብዛኛዎቹ በገዥው ፓርቲም ሆነ በተቃዋሚው ጉራ ዙሪያ የምንገኝ የፖለቲካ አመራሮች ከዎቹ ጀምርሮ በአገሪቱ በተፈራረቁ የተለያዩ ሥርዓቶችና የግራ የፖለቲካ ድርጅቶች ውስጥ እየገባን አስከ ደም መፋሰስ በደረሰ የሽኩቻና የቂምበቀል የፖለቲካ ዛደት ውስጥ አሸናፊና ተሸናፊ አየሆን ስለመጣን ዛሬ ላይ ሆነን የምናደርገው ትግል ስለትናንቱ ቁርሾ እንጂ ስለዛሬዋና ስለነገዋ ኢትዮጵያ መሆን አልቻለም የፖለቲካ ትግላችንም ሁላችንም የአንድ አገር ዜጐች እንደመሆናችን መጠን የዴሞክራሲ የመልካም አስተዳደርና የልማት ጥያቄ መሆን ሲገባው የተለያየ አገር ዜግነት ይዘው እንደሚታገሉ ኃይሎች የነዛ አውጭነት ትግል ሆኖ ቀጥላል ከዚህ ዓይነቱ የማያቋርጥ የጥላቻና የቂም በቀል ሽክርክሪት ህርህ ርሃ በእርግጠኛ ነት ሊያላቅቀን የሚችለው ዕውቅና የመስጠት የመከባበርና የጋራ ጉዳዮችን አብሮ የመሥራት ፖለቲካ ነው ምክንያቱም አንዱ ለሌላው ልባዊ ፅውቅና ሰጥቶ የጋራ ጉዳዮችን አብሮ መሥራት ሲጀምር በሚፈጠረው አዲስ የፖለቲካ ባህል ውስጥ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሉች አንዱ ለሌላው ህልውና የስጋተ ምንጭ መሆናቸው ቀርቶ በተቃራኒው አንዱ ለሌላው ህልውና ዋስትና ሰጪ መሆን ይጀምራሉ ፓርቲዎች አብሮ በመሥራት ዛደት ቀስ በቀስ በሚያዳብሩት የመቻቻል ፖለቲካ በመካከላቸው ልዩነት ብቻ ሳይሆን ብሔራዊ መግባባት ሊፈጥሩበት የሚገባ በርካታ የጋራ አገራዊ አጀንዳ ያላቸው መሆኑነን አየተገነዘቡ ስለሚመጡ በምርጫ ወቅት ሊከሰት የሚችለው መሽናነፍ ጊዜያዊ ሥልጣንን እንጂ አጠቃላይ ህልውናን የሚያሳጣ አደጋ እንዳልሆነ ዋስትና እያገኙ ይመጣለ በተለይም የመንግሥት ሥልጣን ይዞ የሚገኘው ገዥው ፓርቲ በምርጫ ተሸንፎ ሲለቅ እንደ ድርጅት ተቃዋሚ ፓርቲ የመሆን ወለን ንከበወ ድርጅታዊ ህልውናው በአገሪቱ ፖለቲካ የሚቀጥልበት የድርጅቴ አባላትም እንደ ዜጋ መብታቸው ተጠብቆ ግላዊና ቤተሰባዊ ነርአቸውን በሰላም የሚቀጥሉበት ዋስትና መኖሩን ሲያውቅ የሥልጣን ተቀናቃኞችን እንደ አገር ጠላት በ ማሳደድና ማፈነን አቁሞ አንድ ቦታ ላይ ነፃዛና ፍትሐዌ ምርጫ አ ህሎ ለማሳመር መወሰነ የማይቀር ይሆናል ሂቐዶ ታሪኩን መደሱት ሽ ገዝዥው ፓርቲ ወደዚህ ዓይነቱ ውሳኔ የሚመጣው በአንድ በኩል የህልውና ዋስተና በማግኘቱ ምክንያት ወዶና ፈቅዶ መሆኑ የማያጠርጥር ቢሆንም በሌላ በኩል ግን ተቃዋሚዎች ለገዥው ፓርቲ ተገቢውን ፅውቅና በሰጡበትና ከእሱም ጋር በጋራ አገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ አብረው ለመሥራት ልባዊ ዝግጁነታቸውን ባሳዩበት ሁኔታ ነፃና ፍትሐዊ ምርጫ ለማካሄድ የሚገደድ መሆኑ ሊሰመርበት ይገባል ምክንያቱም ተቃዋሚዎች ከጭፍን የጥላቻና ፍረጃ ፖለቲካ ወጥተን የዕውቅናና አብሮ የመሥራት ፖለቲካ ማራመድ ስንጀምር ገዥው ፓርቲ አንደለመደው ተቃዋሚዎችን የህልውና ስጋት ምንጭ አድርጐ በማስፈራራት የራሱን ኔባላት ድጋና ይዞ መቀጠል ይችልም የገዥው ፓርቲ አባላትና ደጋፊዎች ተቃዋሚ ፓርቲዎች ምክንያታዊ ኃይሎች እየሆን በመጣን ቁጥር የፓርቲያቸው የኢህአዴግ ከሥልጣን መውረድ በእያንዳንዳቸው ህልውና ላይ የሚያስከትለው ቀጥተኛ አደጋ አለመኖሩን እየተገነዘቡ ስሰሚመጡ እንደ እስካሁኑ የምርጫ ጉዳይን የሞት የሽረት ጥያቄ አድርገው በማየት ተቃዋሚዎችን በማፈንና በማሳደድ ድርጊት የኢህአዴግ ተባባሪ ሆነው የሚቀጥሉበት ምክንያት አይኖርም አንዲያውም ዕውቅና የመስጠትና አዳሮ የመሥራት ፖለቲካ የበለጠ እየዳበረ በመጣ መጠን ከአንድ ፓርቲ ወደ ሌላ ፓርቲ የመሸጋገርም ጉዳይ እንደ ከፃዲነትና አፍራሽነት መታየቱ እየቀረ ስለሚመጣ ኢህአዴግ በተግባር ዴሞክራሲያዊ ድርጅት መሆን አስካልቻለ ድረስ በቀላሉ ከአባላቱና ከደጋፊዎቹ የመነጠልና በከፍተኛ ፍጥነትም የመናድና የመፍረስ አደጋ ሊገጥመው ይትላል ኢህአዴግ ኢ ዴሞክራሲያዊ ድርጊት እየፈጸመም ቢሆን አሁን እንደሚታየው ጠንካራ ድርጅት ሆ ሊቀጥል የሚችለው ተቃዋሚዎች በድፍረት ወደ ዕውቅናና አብሮ የመሥራት ምክንያታዊ ፖለቲካ መግባት ተስኖን የተለመደ ጭዋን ጥላቻችንን በማራመድ ለኢህአዴግና ለአባላቱ በአስፈሪ ጠላትነት የምንታይ የስጋት ምንጭ ሆነን እስከቀጠልን ድረስ ብቻ ነው ኢህአዴግ ወዮላችሁ አኔ ከሌለሁ አናንተም የላችሁም በማለት አያስፈራራ የአባሎቹንና የደጋፊዎቹን አንድነት ጠብቆ እስካሁን በሥልጣን ላይ ለመቆዬት የቻለውም በሌላ ምሕታሀታዊ ምስጢርና ተአምር ሳይሆን በዚሁ በእኛ የተሳሳተ ስልት ነው ማለት ይቻላል አሁንም ተቃዋሚዎች ከ ዓመት እንቅልፍ መንቃት ተስኖን በአንድ በኩል መጣንብህ። እስከተሰጠበትና ጉዳዩን የሚመለከት አዋጅ እስካወጣበት ጊዜ ድሯጄስ ኮከቡ ያለበትንና ኮከቡ የሌለበትን ሁለት ዓይነት ሠንደቅ ዓላማ ማየት ክዜቬስጸበመዓዓካ ም ፍው ርቄ የተለመደ ሆኖ ቆይቷል ኮከቡ ያለበትን ሠንደቅ ዓላማ የሚጠተሙ ሰዎችን እንደ ሥርዓቱ ደጋፊዎች ልሙጡን ሠንደቅ ዓላማ የሚጠቀሙ ሰዎችን ደግሞ እንደ ሥርዓቱ ተቃዋሚዎች አድርጉ በቀላሉ መፈረድም የተለመደ ሆኗል በዚህ ምክንያት መንግሥት ኮከቡ የሌለበትዓ ሠንደቅ ዓላማ መጠቀም ሕጉወጥነት እንደሆነና ቅጣትም እንደሚያስከትል አዋጅ ጭምር ለማውጣት ሲገደድ ታይቷል ኢህአዴግ ሕዝቡ ምን ያህል ለሠንደቅ ዓላማው ቀናኢ አንደሆነና በተለይም ኢህአዴግ አገሪቱን እንደተቀጣጠረ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ስለ ሠንደቅ ዓላማው በሰጡት አስተያየት ሕዝቡ ምን ያህል ቅሬታ ተሰምቶት እንደነበረና ተቃዋሚዎችም ጉዳዩን ከመጠን በላይ በማራገብ እየተጠቀመበት መሆኑን እያወቀ አዲስ ዓርማ ሠንደቅ ዓላማው ላይ ባይጨምር የተሻለ በሆነ ነበር በአርግጥም ሠንደቅ ዓላማው ላይ ተጨማሪ ዓርማ ማስፈለጉ ለአገርና ሰሕዝብ ጥቅም ትርጉም ያለው ፋይዳ ቢኖረው ኖሮ ለውጥ መደረጉ ባልከፋ ነበር ነገር ግን ኢህአዴግ ባለጨረሩን ኮከብ የአገሪቱ ሠንደቅ ዓላማ ላይ እንዲቀመጥ ያደረግሁት አገሪቱ የብዙ ብሔርብሔረሰቦች አገር መሆኗን ለማሳየት ነው ቢልም ባለጨረሩ ኮከብ እንዴትና በምን ሁኔታ የብዙ ብሔርብሔረሰቦችን መኖር ይወክላል ሊባል አንደሚችል ግን ግልጽነት የለውም ስለዚህ በሠንደቅ ዓላማው ላይ ተጨማሪ ዓርማ ማስቀመጡ በተወሰነም ደረጃ ቢሆን የሕዝብ ቅሬታ የሟፈጥር መሆኑ ከታወቀና ዓርማውም ይወክላል የተባለውን ጉዳይ ግልጽና አሻሚ በሆነ መጠን የሚወክል ሆኖ ካልተገኘ በወቅቱ ሁሉም የአገሪቱ ሕዝብ ጥያቄ አንስቶበት የማያውቀውን አረንጓዴቢጫቀይ ሠንደቅ ዓላማ እንዳለ ይዞ መቀጠል የተሻለ በሆነ ነበር እንዲያውም የነበረውን ይዞ መቀጠል የሚፈጥረው ችግር እስከ ሌለ ድረስ ውሳኔው የአገሪቱ ሠንደቅ ዓላማ ጉዳይ አዲስ መንግሥት በመጣ ቁጥር የማይለዋወጥ ቋሚ የሕዝብ ዓርማ ሆኖ እንዲቀጥል አስተዋጽኦ ሊያበረክት ይችል ነበር እንጂ ሌላ ጉዳት አልነበረውም ምክንያቱም በሠንደቅ ዓላማችን ላይ የሚቀመጠው ዓርማ ከጥንት ጀምሮ አስከዛሬ ያለማቋረጥ ሲለዋወጥ የኖረ ነው እንዲያውም ከአፄ ምኒሊክ ዘመን በኋላ የሠንደቅ ዓላማችን አቀማመጥ ከቀይ ቢጫ አረንጓዴ ወደ ዛሬው አረንጓዴ ቢጫ ቀይነት ተቀይሯል በኢህአዴግ ዘመን የተደረገው ለውጥም አስፈላጊ ያልነበረና የብዙዎችን ስሜት የጐዳ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ አሳማኝ ባልሆነ ምክንያትም ቢሆን ኮከብ የተቀመጠበት ሠንደቅ ዓላማ አንድ ጊዜ የኢትዮጵያ ሠንደቅ ዓላማ መሆኑ የሕገ መንግሥት አካል ሆኖ ከታወጀ በኋላ ለሠንደቅ ዓላማው ዕውቅና አለመስጠትም ሆነ ጉዳዩን የልዩነት አጀንዳ አድርጐ ለመጠቀም መሞከር አገሪቱ ካሉባት በርካታ አሳሳቢ ችግሮች አኳያ ተገቢ ነው ሊባል አይችልም ይህንን ለማለት የሚያስችሉ ሦስት ምክንያቶችን ማቅረብ ይቻላል አንደኛ እንደ አገሪቱ ሕገመንግሥት ሁሉ የወቅቱ ሠንደቅ ዓላማም አንድ ጊዜ የአገሪቱ ሠንደቅ ዓላማ ሆኖ ከታወደ በቷላ ይህ በራሱ የአገሪቱ አንድ ሕግ ስለሆነ ስህተቱ እንዲታረም የምናደርገው ትግል መቀጠሉ እንደተጠበቀ ሆኖ የወቅቱን ሠንደቅ ዓላማ ልናከብረውና ዕውቅና ልንሰጠው ይገባል ሁለተኛ በሠንደቅ ዓላማው ላይ እንዲጨመር የተደረገው ኮከብ የብዙ ዜጐችን ስሜት የጉዳና አስፈላጊ ነው ሏባል የሚችል ባይሆንም ኮከብ በራሱ መጥፎ ምልክት ስላልሆነ በሠንደቅ ዓላማው ላይ መቀመጡ በአገሪቱ ላይ የሚያስከትለው የከፋ አደጋም መድሱት መ ን የለም የኢትዮጵያ ሠንደቅ ዓላማ በመሠረታዊነት አረንጓዴቢጫቀይ መሆነንም የሚቀይር ነገር አይደለም ሦስተኛ ኢህአዴግ የነካን ነገር ሁሉ በተለየ ሁኒታ ለመቃወም ካልፈለግን በስተተር በኢትዮጵያ ሠንደቅ ዓላማ ላይ ሌላ ተጨማሪ ዓሮማ ማስቀመጥ በኢህአዴግ የተደመረ ነገር አይደለም በንጊሠ ጊዜ የአገሪቱ ሠንደቅ ዓላማ ላይ መስቀል ያነገበ አንበሳ በአርማነት ይቀመጥ የነበረ ሲሆን ወጥ ባልሆነም ሁኔታ ቢሆን በደርግም ጊዜ ተመሳሳይ ድርጊት ይፈጸም ነበር በጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥቱ ወቅት ማረጓና ሞፈር በኋላም ላይ የኢህዲሪ ዓርማ በሠንደቅ ዓላማችን ላይ ቢያንስ በከፍተኛ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች የሚቀመጥበት ጌዜ ነበር በሠንደቅ ዓላማችን ላይ ሌላ ምንም ዓይነት አርማ መቀመጥ የለበትም የሚል አንድ ሰው በሁሉም ሥርዓቶች የተፈጸሙትን ድርጊቶች እንዳልነበሩ ቆጥሮ በኢህአዴግ ዘመን ብቻ የተሠራውን እንደ ስህተት አድርጐ ሲቆጥር ከታዬ አንዲህ ዓይነቱ አመለካከት አድሏዊና የማይጠቅም ይሆናል በአጠቃላይ ግን ከሕዝቡ የፅለት ተፅለት ኑሮ ጋር የሚገናኝ ብዙ አሳሳቢ ችግሮች ባሉበት አገር ውስጥ እንዲህ ዓይነቱን ከስሜት ጋር የተያያዘና በሂደት ሊስተካከል የሚችል ልዩነት መነታረኪያ አጀንዳ አድርጐ መቀጠል ተገቢ አይሆንም የሚገርመው ይህንን ጉዳይ ትልቅ የልዩነት ነጥብ አድርገው የሚያራግቡት ሰዎች በአንድ በኩል ኢህአዴግ የኮከብ ዓርማ ሠንደቅ ዓላማው ላይ ማስቀመጡን እያወገዙ በሌላ በኩል ግን የቁልፍ መያዣቸው ላይ የመኪናቸው ባምፐር ላይ የሚለብሱት ካኒቴራ ወይም ባርኔጣ ላይ ለጥፈውት የሚዞሩት መስቀል ያነገበ አንበሳ ያለበትን የንጉሠሩን ዘመን ሠንደቅ ዓላማ ነው ይህንን ማድረግ በራሱ የእያንዳንዱ ሰው መብት ነው ሊባል ቢችልም ሠንደቅ ዓላማችን ላይ ምንም ዓይነት ዓርማ መቀመጥ የለበትም ብለን አምርረን የምንከራከር ከሆነ ግን በንጉሠሥ በደርግም ሆነ በኢህአዴግ ዘመን የተሠራውን ስህተት አኩል ማውገዝ አለብን አንጂ አቋማችን አድሏዊ ሆኖ መቅረብ የለበትም እንዲያውም ሠንደቅ ዓሳማችን ላይ ዓርማ ማስቀመጥ ስህተት ነው ከተባለ ወደ ኋላ ተመልሶ መውቀሱ የሚጠቅም ባይሆንም የበለጠ ስህተት የሚሆነው ኢህአዴግ ካስቀመጠው ዓርማ በላይ በንጉሥ ጊዜ የነበረው ዓርማ ነው ማለት ይቻላል ይኸውም አንበሳን ዓርማ ማድረግ ብዙም ችግር የሌለው ቢሆንም አንበሳው ያነገበው መስቀል መሆኑ ሲታይ ግን ሃይማኖታዊ ይዘት ያለውና ሙስሊም የሆነውን የአገራችንን ሕዝብ የማይወክልና የማያስደስት በመሆነ የአገር ዓርማ መሆን የማይገባው ነበር በአሁኑ ሠንደቅ ዓላማ ላይ ግን የኮከብ ዓርማ በመቀመጡ ደስተኛ የማንሆን በርካታ ሰዎች ብንኖርም ቢያንስ ግን በዓርማው ትርጉም ምክንያት በተለየ ሁኔታ መገለል ሊሰማው የሚችል የኀብረተሰብ ክፍል አለ ማለት አይቻልም ስለዚህ በሕገመንግሥቱ እንደሰፈሩት ሌሎች አንቀጾች ሁሉ ወደፊት አስፈላጊ ሆኖ እስከተገኘ ድረስ የሠንደቅ ዓላማውም ጉዳይ በሕዝብ ውሳኔ ሊሻሻል የሚችልበት ዕድል መኖሩን ግምት ውስጥ በማስገባት በአሁኑ ወቅት በሥራ ላይ ላለው ሠንደቅ ዓላማ ከነድክመቱ ዕውቅና በመስጠት በዚህም ረገድ ብሔራዊ መግባባትን መፍጠር ተገቢ ይሆናል ዘዘሆቡ ይህ እንደተጠበቀ ሆና ሕዝብ ሠንደቅ ዓላማን ከመሳሰሉ አገራዊ ጉዳዮች ጋሮ ያለው ቁርኝነት ከሕግና ከምክንያታዊ አስተሳሰብ አንጻር ብቻ የሚታይ ሳይሆን በዋናነት ከውስጣዊ ስሜት ፀጠዐከዐበ ቨልርከበከህ ጋር የተያያክ በመሆኑ እንዲህ ዓይነቱን ጉዳይ ሕዝብ በጫናና በግዳጅ አንዲቀበለው መሞከር ብዙም ውጤት ሊያመጣ አይችልም ጫናና ግዳጅ ምንጊዜም ቅራኔውንና ልዩነቱን የበለጠ ዯጥሚያሰፋ በመሆነ ቢያንስ በሠንደቅ ዓላማው ላይ የሚቀመጠውን ዓርማ ግዳድ የማድረግ ጉዳይ በመንግሥትም ሆነ በግል ተቋሟት ላይ ተፈፃሚ እንዲሆን በማድረግ ግለሰቦች ግን በግዳጅ ሳይሆን በፈቃዳኝነት እንዲተገብሩት ቢደረግ የተሻለ በሆነ ነበር በአንድ ሀሳብን በነዛነት የማራመድ መብት ተከብሯል በሚባልበት አከገርም የእያንዳንዱን ዜጋ ፍላጐት በዚህ መልኩ ለመገደብ መሞከር ከግለሰቦች ሃፃፃነት አኳያ ጥያቄ የሚያስነሳ ይሆናል ሌላው ያለአግባብ የጋራችን ልናደርገው ያልቻልነው ጉዳይ የአገራችን ብሔራዊ መዝሙር ነው የአገሪቱን ብሔራዊ መዝሙር የኢህአዴግ ደጋፊ የሆነው ኀብረተሰብ የራሴ ነው ብሎ በኩራት የሚዘምረው ቢሆንም አብዛኛው የተቃዋሚው ጐራ ደጋፊ የሆነው ኀብረተሰብ ግን ብሔራዊ መዝሙሩን ገና የኔ ነው ብሎ አላመነበትም ማለት ይቻላል ያላመነበት በመሆኑም ምክንያት በኩራት ሊዘምረው ይቅርና ጭራሽ አንብቦት የማያውቀው ሕዝብ በቁጥር ቀላል ሊባል የሚችል አይደለም እንዲያውም አዲስ አበባ ስታዲዬምን በመሳሰሉ አንዳንድ የሕዝብ መገናኛ ቦታዎች እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በደርግ ጊዜ የነበረው የቀድሞው ብሔራዊ መዝሙር ሲዘምር ይደመጥ ነበር ሰዎች የቀድሞውን ብሔራዊ መዝመር የሚዘምሩት በአሁኑ ወቅት በሥራ ላይ ያለው ብሔራዊ መዝሙር ይዘቱ መጥፎ ሆኖባቸው ቢሆን ኖሮ ጉዳዩ የሚገርም ባልሆነ ነበር ነገር ግን የአሁኑን መዝሙር በአግባቡ ላነበበ ሰው ምንም ዓይነት የሚያስከፋና እንዲጠላ የሚያደርገው አባባል በውስጡ የለበትም ምንአልባት ጸጉር ልሰንጥቅ ለሚል ሰው አንድ ቦታ ላይ ሕዝቦች ሌላ ቦታ ላይ ሕዝብ የሚል አባባል በውስጡ መኖሩን ለመተቸች የሚችል ቢሆንም መዝሙሩ በዋናነት የሚያወሳው ምን አልባትም በተጋነነ ሁፄታ ስለ ኢትዮጵያ ታላቅ አገርነት ሃነው እንዲያውም ኢህአዶዴግን የአገር ፍቅር ይጐለዋል ብለን ለምንተች ሰዎች መዝሙሩ የበለጠ መወደድ የሚገባው በኢህአዴግ ሰዎች ሳይሆን በተቃዋሚው ጐራ ደጋፊዎች መሆን ነበረበት ተቃዋሚዎች ኢህአዴግ የነካውን ነገር ሁሉ የመጥላት በሽታ ባይጠናወተንና ተዳዩን ጤናማ በሆነ አአምሮ ተመልክተነው ቢሆን ኖሮ በንጉሥም ሆነ በደርግ ጊዜ ከነበረው ብሔራዊ መዝሙር ቢያንስ በአንድ አሳማኝ ምክንያት የወቅቱ ብሔራዊ መዝሙር የተሻለ ነው ምክንያቱም በንጉሠ ጊዜ የነበረው መዝሙር ስለ ንጉ የማይደፈር የበላይነት በደርግ ጊዜ የነበረው ደግሞ የሥርዓቱ ርእዮተዓለም ስለነበረው ኀብረተሰብአዊነት የሚያወሱ ሲሆን የአሁኑ መዝሙር ግን ከወቅቱ የኢህአዴግ መንግሥት ርእዮተዓለም ጋር የሚያገናኝው ምንም ዓይነት ይዘት የለውም በዚህም ምክንያት የወቅቱ የአገሪ ችን ብሔራዊ መዝመጮር ወደፊት መንግሥታት በአገራችን ሲለዋወጡ ለረዥማም ጊዜ ሳይለወጥ የመቀጠል ሰፊ ዕድል ያለው መዝሙር ነው ቢያንስ ይህጌን ሁላችንንም ሊወክል የሚችልና ችግር የሌለበት ብሔራዊ መዝሙር በጋራ በመዘመር ብሔራዊ መግባባትን ልናጠናክርበት መድሉት ሲገባ ያለ አግባብ የልዩነት አጀንዳ እንዲሆን ማድረጋችን አሁንም የሚያሳየው ፖለቲካችን ምን ያህል ከምክንያታዊነት የራቀ መሆኑን ነው በተመሳሳይ ሁኔታ በብዙ ኢትዮጵያውያን ዘንድ ዕውቅና የተነፈገው የአገራችን የወቅቱ ካርታ ነው በተፈጠረው መጥፎ የታሪክ አጋጣሚ ኢርትራ ከኢትዮጵያ በ ዓም እንደገና ከተነጠለች በኋላ በብዙ ኢትዮጵያውያን ቤት ተሰቅሎ የሚታየው የአሁነ ሳይሆን ከኤርትራ መነጠል በፊት የነበረው የኢጎዮጵያ ካርታ ነው አገራችንን ከማንም በላይ እንወዳለን የምንለው ኢትዮጵያውያን ብቻ ሳንሆን የማንም አገር ሕዝብ ቢቻል አገሩ እአየሰፋለት ቢመጣ አንጂ አያነሰበት ሲመጣ ሊደሰት አይችልም በተለይም የኤርትራና የቀይ ባህር ከኢትዮጵያ የመነጠል ጉዳይ ከወደፊቱ የኢኮኖሚና የጸጥታ ህልውናችን ጋር በአጅጉ የተቆራኘ አሳሳቢ ጉዳይ ስለሆነ የወቅቱን የአገራችን ካርታ ባየነው ቁጥር ስሜታችን መጐዳቱ የሚጠበቅ ነው የዛሬው ትውልድ አባላት እንዲህ ዓይነት ያነሰና መሠረታዊ ጥቅሙን ያጣ አገር ለመጭው ትውልድ ማስረከባችንም የሚያሳፍር ብቻ ሳይሆን በወደፊቱ ትውልድና ታሪክ በተጠያቂነት ቦታ የሚያስቀምጠን መሆነም የማይቀር ነው ምክንያቱም በኢህአዴግ ዘመን ከወቅቱ ሠንደቅ ዓላማችንም ሆነ ከብሔራዊ መዝሙራችን በተለየ በተጨባጭ የቅርጽም ሆነ የይዘት ትርጉም ያለው ለውጥ የተከሰተው በአገራችን ካርታ ላይ ስለሆነ የወቅቱን የአገራችን ካርታ ባዬነው ቁጥር በውስጣችን የተሸናፊነትና የተጠያቂነት ስሜት ቢሰማን የሚደንቅ አይሆንም ነገር ግን በአገራችን ካርታ ላይ በተከሰተው ለውጥ የቱንም ያህል እንድንቆጭ የሚያደርገን አሳማኝ ምክንያት ቢኖረንም በሌላ በኩል የዓለም አካል ነንና አየጉመዘዘንም ቢሆን ዓለም በሚገዛበት ሕግ ለመገዛት አንገደዳለን ምክንያቱም የኢትዮጵያ መንግሥት የአፍሪካ ኀብረት የተባበሩት መንግሥታትና እያንዳንዱ የዓለም አገር ለኤርትራ ነፃ አገርነት ዕውቅና በሰጠበት ሁኔታ የቱንም ያህል ከፍላጉታችንና ክስሜታችን ውጭ ቢሆንም ለኤርትራ ነፃ አገርነት ዕውቅና መንፈግ ተገቢ ሊሆን አይችልም ስለዚህ ወደፊት በሌላ በጎ የታሪክ አጋጣሚ ኤርትራና ኢትዮጵያ እንደገና ወደ አንድ አገርነታቸው በሰላምና በሕዝብ ፈቃድ ሊመለሱ የሚችሉበት ዕድል መኖሩን ተስፋ በማድረግ የወቅቱን የሚመር እውነታ አምነን መቀበል ይገባናል የወቅቱን ነባራዊ እውነታ መቀበል ተስኖን ለኤርትራ ዕውቅና በመንፈግ የምናራምደው አቋምም ሁለቱ አገሮች አንደገና ወደ ዘላቂ አንድነት ለመመለስ የሚኖራቸውንም ፅድል የበለጠ የሚያርቅና የሚያወሳስብ ውጤት ሊያስከትል ስለሚችል ተመራጭ ስልት አይሆንም እንደ አንድ ኃላፊነቱን በአግባቡ የሚወጣ ትውልድ ከኛ ይጠበቅ የነበረው በታሪክ አንድ የነበሩት ኤድትራና ኢትዮጵያ ከመጀመሪያው የማይለያዩበትን መፍትሔ መፈለግ ነበር አንጂ በራሳችን ስህተትና ድክመት ጭምር ሁለቱ አገሮች በተግባር ከተለያዩ በኋላ ይህንን ተከትሎ በአገሪቱ ካርታ ላይ የመጣውን ለውጥ መቃወሙ ብዙም ትርጉም የሰውም ስለዚህ ከተጨባጩ አውነታ ጋር እየተጋጨን መቀጠል ስለማይጠቅመን እየመረረንም ቢሆን የወቅቱን አውነታ መቀበላችንን የምንገልጽበት አንዱ መንገድ በአሁኑ ወቅት በተጨባጭ ያለውን የአገራችንን ካርታ የኛ መሆኑን አምነን በመቀበል ነው ይህንን ማድረግም መድሱት መደሉት ፓያደፓያ አኮ ኮተሒጠ። ች ለፖራዊ ፇሦቋማሁና ዖላር መሪ ሌላው የአገሪቱ የፖለቲካ ኃይሎች ብሔራዊ መግባባት ያጣንበት ጉዳይ አገራዊ ተቋማትን በሚመለከት ነው በአገራችን በአሁነ ወቅት በሥራ ላይ የሚገኙት አንዳንዶቹ መንግሥታዊ ተቋማት ከተቋቋመሙመ ከግማሽ ዘመን በላይ ዕድሜ ያሳለፉ ቢሆንም የመንግሥት ለውጥ በመጣ ቁጥር የፖለቲካ ኃይሉች የውዝግብና ያለመግባባት ምንጭ መሆናቸው ግን አሁንም እንደተጠለ ነው በአንድ አገር የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት መሠረት እንዲጣልም ሆነ የበለጠ በሂደት እየዳበረና እየተጠናከረ እንዲሄድ አስተማማኝ ዋስትና መስጠት የሚችሉት ተቋማት ቢሆነም የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች እስካሁን ለአገሪቱ ተቋማት ተገቢውን አክብሮትና ትኩረት መስጠት አልቻልንም በየጊዜው ወደ መንግሥት ሥልጣን የሚመጡ የፖለቲካ ኃይሎች የነበረውን እያፈረሱ እንደገና ለራሳቸው የሥልጣን የበላይነት በሚጠቅም ሁኔታ ተቋማቱን በአዲስ መልክ ስለሚያደራጁዋቸው አገራችን የአንድ መንግሥት ዕድሜ መሻገር የሚችሉ ጠንካራ ተቋማትን ማግኘት አልቻለችም የሚገርመው የፖለቲካ ባህላችን ቀድመው በተገኙት በጎ ነገሮች ላይ የበለጠ እየገነባ ከመሄድ ይልቅ ቀድሞ የነበረውን በጎ ነገር ጭምር የማጣጣል የማፍረስና እንዳልነበረ የማድረግ አባዜ የተጠናወተው ነው እንዲያውም የአገራችን የፖለቲካ ባህል የተጠናወተው በሽታ በጎ በጎውን አየመረጠ ያለመያዝ ብቻ ሳይሆን በጎ ያልሆነትን ነገሮች እየመረጠ የመያዝ ነው ማለት ይቻላል ችግሩን የበለጠ አሳሳቢ የሚያደርገው እስከ አሁን በዚህ ዓይነቱ አገርን የማይጠቅም መንገድ መጓዛችን ብቻ ሳይሆን አሁንም የመድብሰፓርቲ አሠራር ተጀምሯል በምንልበት አገራችን ተቋማትን በተመለከተ ተመሳሳይ ችግር ሊቀጥል የሚችል መሆነን የሚያሳይ ሁኔታ መኖሩ ነው በአንድ በኩል ገኘው ፓርቲ ኢህአዴግ በአገሪቱ ሕዝብ ሀብትና ንብረት የተቋቋሙትን ተቋማት ሌሎችን ለማጥቃትና ራሱን ከሌሎች ጥቃት ለመከላከል በሚያስችለው ሁኔታ አደራጅቶ ስለሚጠቀምባቸው በሌላ በኩል ደግሞ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በየተቋማቱ ውስጥ የሚታዩትን ስህተቶችና ድክመቶች በአግባቡ በመተቸት ተቋማቱ በሂደት ችግራቸውን ፈተው የአገር ተቋማት ሆነው እንዲቀጥሉ ከመፈለግ ይልቅ ሙሉ በሙሉ ለተቋማቱ ዕውቅና መንፈግንና አዲስ ተቋም ማቋቋምን ስለምንመርጥ ይህ የገዥው ፓርቲና የተቃዋሚዎች አቋም እርስ በርሱ እየተመጋገበ ለአገራዊ ተቋማት ግንባታ እንቅፋት መሆኑን ቀጥላሏል ከፖለቲካ አንቅስቃሴ ጋር በተያያዘ የመንግሥት መገናኛ ብዙኃን የፍትህ ተቋማት የምርጫ ቦርድና የጸጥታ አስከባሪ ተቋማት ከፍተኛ ሚና ያላቸው ከመሆኑ አንጻር በአሁኑ ወቅት የፖለቲካ ኃይሎች የውዝግብ ማዕከል ሆነው ይገኛሉ ገዥው ፓርቲ እነዚህን ተቋማት ሕግን ብቻ መሠረት አድርገው ሥራቸውን የሚያክከናውኑና ገለልተኛ ተቋማት እንደሆኑ አድርጐ ሁልጊዜ ሲከራከር የሚደመጥ ቢሆንም ጉዳዩ ሆድ ሲያውቅ ዶሮ ማታ መሆኑ ለማንም ሰው ግልጽና የማያሻማ ነው በእርግጥም የዕውቅናና የመቻቻል ፖለቲካ ገና ባልተፈጠረበት አገር ገዥው ፓርቲ እንዲህ ዓይነቱን ስልት መጠቀሙ እንደማይቀር አስቀድሞ የሚገመት ነው ማንም ሥልጣኔን ከተነጠኩ ህልውናዬንም አጣለሁ በሚል ስጋት መድሱት ችው ዓው ጋር ረ ዘረ ዜዴዜሬዜ ሲርት ስ ውስጥ የሚገኝ የፖለቲካ ኃይል ቁልፍ የሆነ የአገሪቱን ተቋማት ከራሱ ቁጥጥር ነዛ አድርጐ የሰላም እንቅልላባ ሊተኛ እንደማይችል ሳይታለም የተፈታ ነው ኢህአዴግም ተቋማቱን በበላይነት ለመቆጠጠር የሚፈልግበት ምክንያት ከዚህ የተለየ ሌላ ምስጢር አይኖረውም ነገር ግን እነዚህ ተቋማት በገዥው ፓርቲ የተለየ ቁጥጥር ሥር አንደሚገኙ የቱንም ያህል አርግጠኞች ብንሆንም ለተቋማቱ ዕውቅና መንፈጋችንና ተገቢ ክብር አለመስጠታችንን ሰላማዊ ትግል እናደርጋለን ለምንል ኃይሎች ትክክለኛና ጠቃሚ ስልት አያደርገውም ከላይ ስለ ሕገመንግሥቱና ስለ ሌሎች ብሔራዊ መግባባት ልንፈጥርባፐቸው ስለሚገባ አገራዌ ጉዳዮች ልንይዘው ይገባል በማለት ለማመላከት የሞከርኩት ስልት ለእነዚህ ተቋማትም የሚሠራ ይሆናል አነዚህን ተቋማት እንደ አንድ ራሱን የቻለ የኢህአዴግ ግንባር በመቁጠር እናፈርሳችኋለን በማለት ተቋማቱ አኛኑ መልሰው አንዲታገሉን ሁኔታዎችን ከማመቻችት ይልቅ በአንድ በኩል እንደ አገር ተቋማት ተገቢውን ዕውቅናና አክብሮት በመስጠት በሌላ በኩል ደግሞ በውስጣቸው የሜታዩ ስህተቶችንና ችግሮችን በተጨባጭ ነቅሰን እያወጣን እንዲሻሻሉ ብንታገል የእኛ አጋዥ ሊሆኑ ባይችሉም እንዲሆኑም አይጠበቅም በዛደት ገለልተኛ የመሆን አቋም እየያዙ አንዲመጡ ልናደርጋቸው እንችላለን ከላይ ከተጠቀሱት ተቋማት መካከል የመከላከያ የፖሊስና የደኀንነት ተቋማትን በተመለከተ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች የምንገኝበትን ውዝግብ በምሳሌነት አንስተን ልናየው ብንሞክር ጉዳዩን የበለጠ ግልጽ ለማድረግ ሊረዳን ይችላል እነዚህ የጸጥታ ተቋማት በተለይም መከላከያና ደኀንነት ከደርግ ውድቀት በኋላ ሙሉ በሙሉ ፈርሰው በአዲስ መልክ የተደራጁ ናቸው ተቋማቱ ሙሉ በሙሉ ፈርሰው የሠራዊቱ አባላት ከተበተኑ በኋላ አገሪቱ ሰላም አግኝታ መቀጠላ በራሱ አስደናቂና የበለጠ ምርምር የሚጠይቅ ጉዳይ ቢሆንም ኢህአዴግ ከዐ ዓመታት በላይ ዕድሜ ያለውን የአገሪቱን ሠራዊት እንደ ደርግ ሥርዓት የግል ሠራዊት በመቁጠር እንዲበተን ማድረጉ ስህተት ከመሆኑም በላይ ተገቢ ያልሆነ ልምድ ኮዌጩርፍፀፀፀበአርፀ በአገሪቱ ፈጥሮ አልፏል ኢህአዴግ በሠራዊቱ ውስጥ የሚገኙ የተወሰኑ የፖለቲካ ተጂሚዎችንና በወንጀል ተሳታፊ የነበሩ አዛዥችን ከቦታቸው በማንሣትና በሠራዊቱ ውስጥ የአሠራርና የአስተሳሰብ ለውጥ አንዲመጣ በማድረግ ሠራዊቱ የአገሪቱ ሠራዊት ሆኖ እንዲቀጥል ሊያደርግ ይችል ነበር እንዲህ ዓይነቱ እርምጃም ኢህአዴግን በሕዝቡ ዘንድ ከመጀመሪያው እንደ መንግሥትነት የመታየት የተሻለ ተቀባይነት እንዲያገኝ በማድረግ ቀጣይ ጉዞውን ለስላሳ ያደርግለት ነበር ምክንያቱም እንደ ኢትዮጵያ ሠራዊት ሳይሆን እንደ ደርግ ሠራዊት ተቆጥሮ በኢህአዴግ ተበትኖ በመላው አገሪቱ ከየቤተሰቡ ጋር የተቀላቀለው በመቶ ሺዎች የሚቆጠር የሠራዊት አባል ሌላ ነገር ለማድረግ አቅሙን ባያገኝም ቢያንስ ኢህአዴግን ፀረኢትዮጵያ ኃይል እንደሆነ አድርጐ በሕዝቡ ውስጥ በመቀስቀስና አስካሁንም ድረስ የሥርዓቱ ዋና ተቃዋሚ ሆኖ በመቀጠል በኢህአዴግ ላይ እያደረሰ ያለው ጉዳት ቀላል የሚባል አይደለም መድሱት ስቢኪጅኸኩጅሼቢኢሺሲንንንንሲሱንሽንሲንንጂጵጂጵጂ ጂጂ ሽሚሙድ ሙን ነገር ግን በጊዜው ኢህአዴግ ከምንም ነገር በላይ ይጨነቅ የነበረው የኢትዮጵያ መንግሥት ሆኖ እንዴት መቀጠል እንደሚችል ስለነበር ሙሉ በሙሉ የቀድሞውን ሠራዊት በትኖ በራሱ ኃይል መተካትን መርጧል ኢህአዴግ አንድ ጊዜ ይህንን ስህተት ከሠራ በኋላ ሠራዊቱን ስለ ሕገመንግሥታዊ ኃላፊነት በማስተማርና ተዋጽኦውን በማመጣጠን ገለልተኛ የአገር ሠራዊት አድርጌዋለሁ ቢልም የሚያምነው አላገኘም አለመታመኑም ከተጨባጭ ምክንያት የመነጨ ስለሆነ የሚጠበቅ ነው ኢህአዴግ አብዛኛዎቹ በመከላከያ ሠራዊቱም ሆነ በደህንነቱ ውስጥ የሚገኙ ቁልፍ የአመራር ቦታዎች የአንድ የፖለቲካ ድርጅት አባል በነበሩና በ ዓመቴ መራራ የትጥቅ ትግል ውስጥ አብረው ሲታገሉ በኖሩ ጓደኛሞች በተያዙበት ሁኔታ ሕዝብንና ተቃዋሚዎችን ይቅርና ሠራዊቱና ደህንነቱ ነፃና ገለልተኛ ናቸው ብሎ ራሱንም ከልቡ ሊያሳምን አይችልም አነዚህ ተቋማት በእውነትም ገለልተኛ አለመሆናቸውን ለማወቅ ብዙም ምርምር ሳይጠይቅ የተቋማቱን የአፈጣጠር ፃደት ብቻ በማየት በቀላሉ መረዳት ቢቻልም ተቋማቱ ገለልተኛ አለመሆናቸውን ብቻ ሳይሆን አለመሆናቸው በውስጡ የያዘውን አደጋ አንድ ምሳሌ በመጥቀስ በቀላሉ መረዳት ይቻላል በ ዓም በህወፃት አመራር መካከል ከፍተኛ አለመግባባት ሲፈጠር የአገር ሠራዊት ነው የተባለው ተቋም አመራሮች ጉዳዩ እኛን አይመለከተንም ብለው ዝምታን አልመረጡም ህወሃት ውስጥ የተፈጠረው ችግር በተዘዋዋሪ ሳይሆን ቀጥተኛ በሆነ መልኩ የሠራዊቱና የደኀንነቱ አመራር ውስጥም በመከሰቱ በመጨረሻ የደኀንነት ኃላፊ ለነበሩት ለአቶ ክንፈ ገብረመድኅን መገደልና የሠራዊቱ ኢታማፐር ሹም ለነበሩት ለሜጀር ጀኔራል ጻድቃን ገብረተንሣይና ለሌሎችም ከፍተኛ ወታደራዊ መኩንኖች ከኃላፊነት መነሳት ምክንያት ሆኗል ይህ የሚያሳየን የኢህአዴግ አንድ አባል ድርጅት በሆነው በህወፃት ውስጥ በተከሰተው አለመግባባት ሠራዊቱና ደኀንነቱ ውስጥ ይህንን ያህል ከፍተኛ ቀውስ ከተከሰተ አለመግባባቱ በአጠቃላይ በኢህአዴግ ደረጃ ማለትም በህውሣህትና በሌሎቹ የኢህአዴግ አባል ድርጅቶች መካከል ወይም በመንግሥት ደረጃ ቢከሰት ኖሮ ምን ያህል የአገራችንን ደኀንነት አደጋ ውስጥ ሊከት የሚችል ችግር በእነዚህ የጸጥታ ተቋማት አማካይነት የመፈጠር ዕድል እንዳለ የሚያሳይ ነው ስለዚህ የቱንም ያህል እነዚህ የጸጥታ ተቋማት ገለልተኛ እንዳልሆኑ ርግጠኞች ብንሆንም ተቋማቱ በታሪክ አጋጣሚ ከአገራችን ህልውና ጋር የተትሳሰረ ሚና እንዲኖራቸው ስለተደረገ እነሱን በሚመለከት የምናራምደው አቋም ከአገራችን ደኀንነት አንጻር አርቁ የሚያይና ጥንቃቄ የተሞላበት ሊሆን ይገባዋል እነዚህ የጸጥታ ተቋማት የገዥውን ፓርቲ ጥቅም ለማስጠበቅ ብቻ እንጂ ምንም ዓይነት አገራዊ ሚና እንደሌላቸው አድርገን የምናቀርበው ወቀሳም ሊስተካከልና ጫሟሚዛናዊነት ሊኖረው ይገባዋል ምክንያቱም እነዚህ የመከላከያ የደኀንነትና የፖሊስ ተቋማት በገነርው ፓርቲና በተቃዋሚዎች መካከል የፖለቲካ አለመግባባት በሚፈጠርበት ወቅት ገለልተኛ አቋም አይኖራቸውም ማለት ብንችልም ተቋማቱ በዕለትተዕለት ሥራፐው ግን አብዛኛውን ጊዜያቸውን የሚያጠፉት የአገሪቱንና የሕዝብን ደጎኀንነት በማስከበር ተግባር ላይ ተሰማርተው መሆኑን መዘንጋት የለብንም ስሰዚህ በውስጣቸው ያለውን ድክመትና ስህተት መተቸታችን ተገቢ መሆኑ እንደተጠበቀ ዴውች መሙ ሆኖ ቢያንስ ግን ለአገሪቱና ለሕዝቡ ጥቅም ለሚያከናውነት ተግባር የዛነ ያህል ተገቢውን ዕውቅናና ክብር መስጠት ይገባናል ተቋማቱ ገና ገለልተኛ ናቸው ሊባል በሚያስችል ደረጃ የማይገኙ ቢሆንም እኛ በምንፈልገው መጠንም ባይሆን በውስጣቸው የለውጥ ሂደትም እንዳለ መገንዘብ ይኖርብናልላ ለምሳሌ መከላከያ ሠራዊትን ብናይ ከቅርፁም ሆነ ከይዘቱ አንጻር የዛሬ ዓመት በነበረበት ተመሳሳይ ሁኔታ ላይ አይገኝም የሠራዋቱ አባላት የነበሩ በርካታ ሰዎች በዛደት ወደ ሲቪል ኃላፊነት ውስጥ በመግባታቸው በጢናና በሥነምግባር ምክንያት በርካታ የሠራዊቱ አባላት በየጊዜው በመሰናበታቸው አንዳንዶችም ከንግድ ሥራ ጀምሮ ወደ ተለያዩ የግል የሕይወት አቅጣጫዎች ሠራዊቱን እየለቂቁ በመግባታቸው የሠራዊቱን ተዋጽኦ ለመጠበቅ ተብሎ በተሠራው ሥራም ጭምር ብዙ የሠራዊቱ አባላት ወደ ግብርና ሥራ በመግባታቸው በዛደት የሠራዊቱ ቅርጽና ይዘት እየተቀዬረ መጥቷል ከሁሉም በላይ ደግሞ በኢትዮጵያና በኤርትራ ጦርነት ወቅት ከተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች ከፍተኛ የሠራዊት ምልመላ በመካፄዱ የሠራዊቱ ተዋጽኦ ከመቀየሩ በላይ በሠራዋቱ ውስጥ የቀድሞ ታጋዮችን ቁጥርም በዚያው መጠን ያነሰ እንዲሆን አድርጉታል በሌላ በኩል ሠራዊቱ ውስጥ አንድ ሰው በሥራ ላይ ሊቆይ የሚችልበትን ዕድሜ ለማየት ብንሞክር አብዛኛዎቹ ኢህአዴግ አገሪቱን ሲቆጣጠር የሠራዊቱ አባል የነበሩት የቀድሞ ታጋዮች በአሁኑ ወቅት ከ ዓመት በላይ ሆኗቸዋል ይህም ማለት ከተራ ወታደር እስከ ሻምበል ማዕረግ ድረስ ያሉ የሠራዋቱ አባላት ጡረታ የሚወጡበት የዕድሜ ጣራ ዓመት ስለሆነ ቢበዛ ከዛሬ አምስት ዓሪዶት በኋላ በሠራዊቱ ውስጥ የቀድሞ ታጋይ የነበረ ሰው ፈልጐ ማግኘት ብርቅ የሚሆንበት ሁኔታ ይፈጠራል ስለዚህ ቁልፍ የአመራር ቦታዎች ላይ የሥርዓቱ ታማኝ ሰዎች እስካሉ ድረስ ሠራዊቱን ገለልተኛ ነው ለማለት አስቸጋሪ ቢሆንም ቢያንስ በቅርጽ ደረጃ ሠራዊቱ ከዚህ በኋላ የአገር ሠራዊት እየሆነ መምጣቱ ብዙም አጠራጣሪ አይሆንም ተቃዋሚ ፓርቲዎች ሠራዊቱን የአገር ሳይሆን የኢህአዴግ ሠራዊት እንደሆነ አድርገን እየከሰስንና አኛ ወደፊት ሥልጣን ስንይዝ እንደምናፈርሰው እየዛትንበት የምንቀጥል ከሆነ መቸም ቢሆን ሠራዊቱ ገለልተኛ ሜና ሊኖረው አይችልም ምክንያቱም እኛ ሥልጣን ስንይዝ በአውነትም ሠራዊቱን የምንበትነው ከሆነ ለራሱ ህልውና ሲል ከኢህአዴግ ጐን ቁሞ አኛ ወደሥልጣን እንዳንወጣ የሚችለውን ያህል ቢከላከል ድርጊቱ ሕገመንግሥታዊ ባይሆንም ፖለቲካዊ ስህተት ግን ሊሆን አይችልም በቅርቡ በሶማሊያ ውስጥ የኢትዮጵያ ሠራዊት የነበረውን ተሳት በተመለከተ አንዳንድ በተቃዋሚው ጐራ ደጋፊነት የሚታወቁና በውጭ አገር የሚገኙ ድህረ ገፆች ከራሳችን አብራክ በወጡ የሠራዊቱ አባላት ስብእና ላይ በመሳለቅ ጭምር ያቀርቡት የነበረው ዘግናኝ ዘገባ ሲታይ ሠራዊቱ ተቃዋሚውን ጐራ በጥርጣሬና በስጋት ዓይን ቢያየው የሚያስደንቅ አይሆንም ስለዚህ አውቀንም ይሁን ሳናውቅ ሠራዊቱን በተመሰከተ ተቃዋሚዎች እያራመድነው ያለነው አቋም በፕሮፓጋንዳ ደረጃ ኢህአዴግን የሚጐዳ ቢመስልፖ በመጨረሻ ውጤቱ ግን ራሳችንንና አገራችንን የሚጐዳ መሆኑን መገ ዘብ ይኖርብናል የሠራዊቱን ጉዳይ በምሳሌነት ጠቀስኩ እንጂ ሁሉንም የመንግሥት ተቋማት በተመለከተ እየሆነ ያለው ተመሳሳይ ነው ተቋማቱንና በተቋማቱ ው ሀኞሱት ፈ ለገን ሰዎች ሞራል የሚፈታተንና ህልውናቸውን ስጋት ላይ የሚጥል ስልት እየተከተልን እንፍገና ከእነዚህ ተቋማት ለአኛሻኛ የሚጠቅም ምላሸ መጠበቱ እርስ በርሱ የሚቃረን አቂም ነጡ በተዛማቱ ውስጥ የሚታየውን ድክመትና ስህተት በተጨባጭ በመሥረሻ እሆስፍገዓ ነ። ብለው ሊጠይቁና ሊጨነቁ ይችላሉ ይህ ግን ቢያንስ በሁለት ምክንያቶች ተገቢ ጥያቄም ሆነ ጭንቀት ሊሆን አይገባውም የመደመሪያው ምክንያት በእነዚህ ከላይ የተዘረዘሩት ጉዳዮች ዙሪያ ብሔራዊ መግባባት ልንፈጥር ይገባል ሲባል ለጉዳዮቹ ተገቢውን ፅውቅናና አክብሮት መስጠት አለብን ማለት ነው እንጂ በእነዚህ ጉዳዮች ላይ ምንም ዓይነት ልዩነት ወይም ተቃውሞ ሊኖረን አይገባም ማለት አይደለም ሁለተኛው ምክንያት የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች በእነዚህ ጉዳዮች ብሔራዊ መግባባት ከመፍጠርም በላይ በጉዳዮቹ ዙሪያ ያሉን ልዩነቶች ከኢህአዴግ ጋር ጐራ ለይቶ ለመታገል ከበቂ በላይ የሚያስችሉ መሆናቸው ግንዛቤ ሊወሰድበት ይገባል መድሱት መ መ አው መመ « ሮዕባጤጨራዊ ሪሮቅ መድረያ በአገራችን ብሔራዋ መግባባትና የመቻቻል ፖለቲካን ለመዓጠር ያግዙናል በማለጎ ከዚህ በላይ በዝርዝር ያነሳሏቸው ጉዳዮች ዝም ብለን ስለተመኘናቸው ብቻ የምናገኛቸው አይደሉም የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች አስካሁን ከመጣንበት የተበላስ የፖለቲካ ባህል ተላቀን ወደዚህ ዓይነቱ ፅውቅና የመስጠተና አብሮ የመሥራት አዲስ የፖለተካ ባህል ለመግባት ከምኞት ባለፈ አንድ ዓይነት ወደ ተግባር የመስጋገሪያ ስልት ያስፈልገናል ይዝውም ፅውቅና የመስጠተና አብሮ የመሥራት የፖለቲካ ሄደት ውስጥ ለመግባት የወሰኑ የፖለቲካ ኃይሎች በመካከላፐው የፖለቲካዊና ኢኮናሚያዊ አጀንዳዎች ልዩነቶች መናኖራፐው እንደተጠበቁ ሆኖ ከላይ ብሔራዊ መግባባት ሊፈጠርባፐው ይገባል ባልናፐው አገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ፊት ለፊት ተነጋግረው የጋራ አቋም ለመያዝ የሚያስፕላፕው አንድ ዓይነት መድረክ መናዛጠር ይኖርባቸዋል አንዲህ ዓይነቱን መድረክም የብሔራዊ ፅርቅ መድረክ ብለን ልንጠራው እንችላለን ዛዝር ግን ይህ ብሔራዊ ዕርቅ የሚባለው አስተሳሰብም በዚሁ የፖለቲካ ኃይሎች የመደማመጥ ባህል ማጣት ምክንያት ራሱም የልዩነት ምንጭ ከሆነት አጀንዳዎች ውስጥ አንዱ በመሆነ በቅድሚያ በብሔራዊ ፅርቅ ይዘትና ትርጉም ላይም የጠራ መግባባት መፍጠር ይጠበቅብናል ኢዴፓ የብሔራዊ ዕርቅ ጥያቄን በተመለከተ ያለውን አቋም በሰነድ ደረጃ አዘጋጅቶ ያቀረበ ቢሆንም ሌሎቹ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ግን በጉዳዩ ላይ ወጥና ግልጽ የሆነ አቋም ሲያራምዱ አይታዩየም አ በዛኛዎቹ ተቃዋሚዎች ኢህአዴግ የጠነከረ አቋም ላይ የሚገኝ መስሎ ሲታያቸው የብሔራዊ ፅርቅ መድረክን አዲስና ከሁሉም ፓርቲዎች የተውጣጣ ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት ለማቋቋም የሚያስችል ጥያቂ አድርገው የሚያቀርቡት ሲሆን ሌላ ጊዜ ደግሞ ኢህአዶግ በሆነ አጋጣሚ የተዳከመ መስሉ ከታያሻው በብሔራዊ ዕርቅ ጥያቂ ሰበብ የኢህአዴግ ዕድሜ አእንዳይራዘም በመስጋት አጀንዳውን ራሳቸው መልሰው ሲያወግዙት ይደመጣሉ በኢህአዴግ በኩል የብሔራዊ ዕርቅ ጥያቄ ከመጀመሪያው ደምር ተቀባይነት አግኝቶ አያውቅም ኢህአዶዴግ ሲያስፈልገው ኢትዮጵያ ውስጥ የተጣላ ሰዐው የለም በማለት በጥያቄው ላይ የሚያሾናበት ሲሆን ሲያስፈልገው ደግሞ ለራሱ በሚያመፕው መልክ በመተርጉም ጥያቄው ሕገመንግሥታዊ ባልሆነ አቋራጭ መንገድ ሥልጣን የመየጀያዝ ጥያቴ ነው በማለት ሲያወግዘው ይደመጣል ኢህአዴግ ጥያቴውን በቅንነት ተመልክቶ በአገራቸን ብሔራዊ መግባባት የምንፈጥርበተን ፅድል ለማመቻሻቭቸት ከመሞከር ይልቀ የተጣላ ሰው የለም እያለ ለማሶና መሞከሩ ትልቅ ስህተት ነው የፖለቲካ ጉዳይ አገራችን ውስጥ ሰዎች ከማጣላትም አልፎ በተደጋጋሜ ለብዙ ሰሥች ሕይወት መጥፋት ምክንያት የሆነ ግጭተ አየፈጠረ በዚህ መልኩ ጥያዖያቴውን ለማራክስ መሞከር ስህተት ነው በተመሳሳይ ሁኔታ አንዳንድ ተቃቀዋሚዎጋዎት ታግለን ማግኘት ዘልፓልነውን የፖለቲካ ሥልጣን ሁልጊዜ በብጤራዊ ዕርቅ አማካይነት በጥምር መንግሥት ወይም በሸግግር መንግሥፐ ወይም በአንድነት መንግሥት ማቷቲቷቋም ሰበብ ለማግኘት የምናደርገው ጥረትም በዚያው መጠን ስህተት ነው ኢህአዶግሣ አንዲህ ዓይነቱን ጥያቀ ከድምሩ ሊቀበለው እንደማይችል በግልጽ እየታወቀ የሸግግር መንግሥት ይቋቋም እያሉ ሁልጊዜ መጮህ የኢህአዶግ መሳቂያና መሳለተያ ከመሆን ያለፈ ፋይዳ የለጡም መድሉት በእርግጥም ከአሁን በጊላ ፓርቲዎች እየተጠራራን የምንመሠርተው መንገሥት ኢትዮጵያ ውስጥ መኖር የለበትጉም መንግሥት ሊቋቋም የሚችለው በሕዝብ ምርጫ ብቻ እስከሆነ ድረስ በሕዝብ ምርጫ አስንፎ ሥልጣን ለመያዘ ጥርስን ነክሶ መታገል እንጂ በማንኛውም ዓይነት ሌላ ሰበብ መንግሥት ለማቋቋም መሞከር ተገቢ አይሆነንም የሽግግር መንግሥት እንዲቋቋም የሚፈለገው ሁልጊዜ እንጻሚባለው ነፃዛና ፍትዊ ምርጫ የሚካፄድበትን ሁኔታ በአገራችን ለመፍጠር ተብሎ ከሆነም ኢህአዴግ ይህንን ለማድረግ ቁርጠኛ ከሆነ የስግግር መንግሥት ማቋቂም ሳያስፈልገው በራሱ ተግባራዊ ሊያደርገው ይችላል ስለዚህ የሚያዋጣው መንገድ ኢህአዴግ ለነፃና ፍትሐዊ ምርጫ ተገኘየ እንዲሆን መታገል ነው አንጂ በእ አዙር በሽግግር መንግሥት ጥያቄ አስታኮ እንዲህ ዓይነቱን ጥያቄ ለማቅረብ መሞከር ትርጉም የለሽ ይሆናል ከሽግግር አስተሳሰብ እህበለበ አንጻርም አገሪቱን አሁን ከምትገኘበት ሁኒታ ወደ አንድ የተሻለ ደረጃ ለማሸጋገር የግድ የፖለቲካ ፓርቲዎች ተጠራርተን አንድ ፕሽግግር ወይም የአንድነት የሚባል መንግሥት ማቋቋማችን አስፈላጊ አይሆንም የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች የፅውቅናና አብሮ የመሥራት የፖለቲካ መርህን ተቀብለን ብሔራዊ መግባባትን መፍጠር ብንችል በአሁኑ ወቅት በሥልጣን ላይ የሚገኘውን የኢህአዴግ መንግሥት በራሱ ወደ አንድ ጥሩ የፖለቲካ ምዕራና መሸጋገሪያ ድልድይ አድርገን ልንጠቀምበት አንችላለን የግድ እኛ የገባንበት መንግሥት አስቀድሞ ካልተቋቋመ በስተቀር አገሪቱ ወደ በጎ አቅጣጫ ልትስጋገር አትችልም ብለን ከወዲሁ ከደመደምን ግን ከመጀመሪያው የሽግግር የሚባለው መንግሥት በኢህአዴግ ተቀባይነት አግኝቶ ሊቋቋም የማይችል ሲሆን በሆነ ተአምር ሊቋቋም ከቻለም አስቀድመው የእርስ በርስመተማመን ባልፈጠሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የሚፈጠር በመሆኑ ምን አልባትም አሁን ካለንበት ሁኔታ በባሰ የሽኩቻና የብጥብጥ መድረክ ከመሆን አልፎ አገሪቱን ወደ ተሻለ ደረጃ ሲያሸጋግራት የሚችል አይሆንም ስለዚህ የብሔራዊ ዕርቅ ጥያቄን በተመለከተ ኢህአዶዴግ የተጣላ የለም የሚለውን ሹፈቱን አቁሞ ተቃዋሚዎችም ጉዳዩን በሽግግር መንግሥት ስም የሥልጣን ጥያቄ አድርገን ማቅረባችንን አቁመን አንድ ዓይነት መግባባት ላይ መድረስ ይጠበቅብናል ይኸውም የብሔራዌ ዕርቅ ጥያቄ ሳይደመርና ሳይቀነስ ብሔራዊ መግባባት ልንፈጥርባቸው በሚገቡ አገራዊ አጀንዳዎች ላይ አንድ ዓይነት አቋም መያዛየንንና አንዳችን ለሌላችን ልባዊ ዕውቅና መስጠታችንን በአገራችን እስካሁን በተነዛሄዴደው የፖለቲካ ትግል ለተከሰተው ደም መፋሰስና ለተሠራው ጥፋት በሙሉ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ይቅር መባባላችንን ከእንግዲህም በመካከላችን ያለውን ረ የአገሪቱ ሕግ በሚፈቅደው መሠረት በነዛና ዛፍ ትኮዊ ምርጫ ለሕዝብ ናታን የሕዝቡን ውሳኔ ሁላችንም በጸጋ ለመቀበል መወሰናችንን በሕ ዘብ ር ን ግልጽ የምናውጅበትና ቃል የምንገባበት አንድ ታሪካዊ መድረክ መፍጠር መሆኑን መተማመን ይገባናል መድሉሱት ዓ ርው ር ርር ሚር ስለዚህ በአገራችን እንዲካሄድ የምንፈልገው የብሔራዊ ዕርቅ መድረክ የመጨረሻ ውጤት የዕውቅናና አብሮ የመሥራት አዲስ የፖለቲካ ባህል በአገራችን መጀመሩን በሕዝብ ፊት ቃል ከመግባትና ከማብሠር ባለፈ የሽግግር መንግሥት ማቋቋምም ሆነ አሁን አገሪቱ ውስጥ ካለው ሕግ ውጭ ወቅቱን ያልጠበተ አዲስ ምርጫ ሥፃካሄድ የሚሆንበት ዕድል አይኖርም ማለት ነው ነገር ግን በሕዝብ ፊት የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች ለመጀመሪያ ጊዜ ከልብ በመነጨ መተታመን አርስ በርስ ዕውቅና ከተሰጣጣንና በጋራ አገራዊ ጉዳዮቻችን አብረን ለመሥራት ከወሰን ከዚያ በላ በአገራችን የሚካሄደው ምርጫ በዛደቱም ሆነ በውጤቱ አገርን በሚጠቅምና ሁላችንንም አሸናፊ በሚያደርግ ሁኔታ የመጠናቀተቅ ዕድሉ ሰፊ እንደሚሆን ከወዲሁ መገመት ይቻላል የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች አንዳፕን ለሌላችን ካለን ጥላቻ በላይ የአገራችንን ጥቅም ለማስቀደም ከልባችፕን ከወሰን አሁን ከገባንበት የችግር አዙሪት ሊያወጣን የሚችለው ብፐኛ አማራጭ በዚህ መንገድ የፅውቅናና አብሮ የመሥራት ፖለቲካን በድፍረት መጀመር ነው ገዥው ፓርቲና ተቃዋሚ ፓርቲዎች ይህንን የዕውቅናና አብሮ የመሥራት የፖለቲካ ባህል ለአገራችንም ሆነ ለራሳችን ጠቃሚ መሆኑን በማመን በአንድ ላይ ተቀብለን ተግባራዊ ብናደርገው ያለ ጥርጥር አገራችን በታሪህ ለመደመሪያ ጊዜ የፖለቲካ መቻቻል የነገሠባት አገር ለመሆን ትበቃለች ይህ ዓይነቱ ተግባርም አንደ ትውልድ ሊያኮራን የሚገባና ዘላለማዊ ኀውልት ሊተከልለት የሚገባ ታሪካዊ ገድል ለመሆን ሊበቃ ይችላል ነገር ግን ገዥው ፓርቲ ከአገሪቱ ጥቅም በላይ የራሱ የፖለቲካ የበላይነት በልጦበትና ከስጋት ፖለቲካው መውጣት ተስኖት በተለመደው መንገድ መቀጠልን ቢመርጥ እንኳን ተቃዋሚዎች ክሱ ጋር አልህ መጋባታችንን ትተን የፅውቅናና አብሮ የመሥራት ፖለቲካን በድዛረጥቭጥ ማራመድ ብንጀምር ትግላችን አሁን ካለበት ደካማ ሁኔታ በአጭር ጊዜ ወደ ተሻለ ደረጃ የሚሸጋገርበት ዕድል ሊፈጠር ይትላል ምክንያቱም ተቃዋሚዎች አስካሁን ስናራምደው የነበረው የትግል ስልት በፕሮፓጋንዳ ደረጃ ሟጧጫዚ የሆነና ኢህአዴግን የሚጉጐዳና የሚያዳክም የሚመስል ቢሆንም በአጠቃላይ ውጤቱ ግን ኢህአዶግን የበለጠ የሚያጠናክርና የሚጠቅም ነበር ማለት ይቻላል ይህንን የማያዋጣና ተሸናፊ ያደረገንን ስልት አርግፍ አድርገን በመተው ዕውቅና የመስጠትና አብሮ የመሥራት ምክንያታዌ የፖለቲካ ስልት ማራመድ ብንደምር ኢህአዴግ ተቃዋሚዎችን በሕገወጥነት እየፈረጀ የሚያፍንበትንና አኬ ከሌለሁ እናንተም የላችሁም በማለት የራሱን ደጋፊዎች የሚያስፈራራበትን አጀንዳ ክአጁ ላይ ማስጣል ይቻላል አንዲህ ዓይነቱን ስልት ማራመድ በአንድ በኩል ተቃዋሚዎት በሕዝቡና በዲፕሉማቲክ ማኀበረሰብ ያለንን ተሰሚነትና ድጋፍ አያጠናከረ የሚሄድ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ በህልውና ስጋት ምክንያት በኢህአዴግ ዙሪያ ተሰባስቦ የሚገኘው ኃይል በሄደት ሌሎች አማራጮችን ማየት የሚችልበተን ዕድል ይፈጥራል አንደዚህ ዓይነቱ መሠረታዊ የኃይል ሚዛን ለውጥ መምጣት ሲደምርም ኢህአዴግ የማይቀር የህልውና ፈተና አፍጥጦ ስለሚመጣበት የዕፅውቅናንና አብሮ የመሥራት ፖለቲካን ለመቀበል የሚገደድበት ሁኑታ ድይፈጠራል ይህንን አቋም መውሰድ ከተሣነውም አየተጠናከክረ በሚሥጣው አይኖርፀ የሕዝብ ትግል ሽንፈቱን ለመቀበል የማይገደድበት ምክንያት ናርም ይህም ነው ሰላማዌ ነማማግሮ ገራች ማምጣ ይመቃልቻጸን ብቋቹ ደ ዝዜ በርቆ የሥልጣን ሽግግርን በአገራችን ለማምጣገጎ መድደስት ሥሥርሥረርረፌ በ ጸባ ጨመ ጻቸው ተቃዋሚዎች የዚህ ስልት ኃያልነት አልታየን ብሎ እንደተለመደው ጭፍን ጥላቻንና በገዥው ፓርቱ ዙሪያ ያለውን ኃይል የህልውና ስጋት የሚያባብስ የተለመደና ተፈትኖ የወደቀ ስልት ይዘን የምንቀጥል ከሆነ ግን አኛ የበለጦ ኦተዳከቻ በአንፃሩ ግን አህአዴግ የበለጠ እየተጠናከረ አንደሚሄድ የሚያጠራጥር አይሆንም ተዋቂው ሳይንቲስት አንስታይን አብደት አንድን ነገር ደግመው ደጋግመው እየሠሩ የተለየ ውጤት መጠበቅ ነው አበዔባቦሃ ወጦ ነክካፁ ፄልቨ ። ዛሬ ለአንዳንዶቻችን የአገር አንድነት ስጋት መስለው የሚሜታዩን በኦነግ ዙሪያ ያሉ የኦሮሞ ልፃቃንም ነገ እንደ አማራውና የትግሬው ልሂቃን በአገሪቱ ፖለቲካና ኢኮኖሚ የበለጠ ተጠቃሚ የሚሆነበት ዕድል ቢያገኙ እነሱም በተራቸው የአገሪቱ አንድነትና ሰላም ጠበቃ የማይሆነበት ምክንያት አይኖርም ለዚህም ነው ሁሉም የአገሪቱ ሕዝቦች የራሳቸውን አዛካባቢ በራሳቸው የማስተዳደራቸውና በአገሪቱ ማዕከላዊ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ሕይወት ውስጥ ትርጉም ያለው ተሳትፎ እንዲኖራቸው የማድረግ ጉዳይ ለወደፊቱ የአገራችን ፅጣፈንታ የግድ አስፈላጊ የሚሆነው ምክንያቱም በአገሪቱ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ሕይወት ውስጥ ጥቂቱ ወይም ከፊሉ ኀብረተሰብ ብቻ ተጠቃሚ በሆነበት ሁኔታ ሁሉም የአገሪቱ ሕዝብ በአገሪቱ የአንድነትና የሰላም ጉዳይ ላይ ወጥ የሆነ ብሔራዊ መግባባት ሊፈጥር አይችልም በአጠቃላይ በዛሬውና በወደፊቱ ፖለቲካችን ኢህአዴግን አልቆለታል እያልን በስሜት ሞቱን መመኘትም ሆነ ከዛሬ እና ዓመት በፊት ስንል እንደነበረው ኢህአዴግ አገሪቱን በየቀኑ እያፈረሳት ነው እያልን በጭፍን መራገሙ ተቃዋሚዎችን ሕዝቡንም ሆነ አገሪቱን የትም አያደርስም ኢህአዴግ ራሱንም ሆነ አገሪቱን ከህልውና አደጋ ለመታደግ ተጨባጭ የለውጥ ርምጃ መውሰድ ያለበት መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ተቃዋሜዎችና ሕዝብም በየበኩላችን ከአንግዲህ ኢህአዴግ የአገሪቱ ችግሮች አካል ብቻ ሳይሆን የወደፊቱ የአገሪቱ መፍትሄዎች አካልም ጭምር መሆኑን አምነን መቀበል ይገባናል ምክንያቱም ኢህአዴግ በአገሪቱ ሁለንተናዊ ሕይወት ውስጥ ጠልቆ ከመግባቱ አንጻር አንዳንዶቹ በአገሪቱ ወደፊት አንዲመጡ የምንፈልጋቸው በጎ ለውጦች ወደድንም ጠላንም ያለኢህአዴግ ተሳትፎ የማይመጡ በመሆናቸው ነው ኢህአዴግ እንዲህ ዓይነቱን የህልውና ስጋት የሚያስወግድ ልባዊ ዕውቅና በተቃዋሚዎችና በአጠቃላዩ ሕዝብ እስካገኘ ድረስም የተፈጥሮን ሕግ ሽሮ ዘለዓለም በሥልጣን ላይ ለመቀመጥ ከመሞከር ይልቅ በነፃና ፍትሐዊ ምርጫ ሥልጣትን ሰመሳቀች ከሰቡ በቻት ዶኖርበታል አንዳያጠቻ ኢህአዴግ በወደፊቱ የአገሪቱ ታሪክ ከአጸስየዋማኝ ሁኔታ ደማፋን ስፍራ ሊያገኝ የሚችለው አንድ ጊዜ በሕዝብ ሥልጣን ወርዶ እንደገና በሌላ የሕዝብ ምርጫ አሸንፎ ለዳግም መንግሥትነት መብቃት ሲችል ነው መሆኛሉቡነት ሥቃምማሜ ሂዝዎጮቻና ዖደሮፖሩፉጳ ሦፉሃታ የተታዋፀሚው ተራ እንደ ኢህአዶዴሃ ተመሳሳይ የሆነ አያረጃጾት የትግል ስልትና አገራዊ አዩንዳ ያላፐው ፓርቲዎችን ያካተተ ሳይሆን በውስጡ የተለያየ ኣአጻረጃሻጀት የትግል ስልትና አገራዊ አደንዳ የሚያራምዱ ጉራማይሌ ቅርጽና ይዘት ሀላፐጡ ፓርቲዎችን ያቀፈ ስለሆነ አንደ አንድ ወጥ ማንነት ያለው የፖለቲካ ኃይል የተወሰነ መመዘኛዎትን አስተምጦ ለመገምገም ያስቸጥግራል ስለዚህ አብዛኛዎቹ ተቃዋሚ ፓርቲዎች የሚጋራቸውን ዋና ዋና ነጥቦችና ባህርያት መሠረት በማድረግ ኢህአዴግን ለመገምገም ከሞከርኩበት ከድርጆታዊ መዋቅርና ከአገራዊ አዩንዳዎምች አንጻር ተቃዋሚው ጉራ የሚገኝበትንም ሁኔታ በጥቅሉ ለማየት እሞክራለሁ ለአለፉት ዓመታት ከአብዛኛዎቹ በአገር ውስጥና በውጭ አገር ከሚገኙ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር በተለያዩ አጋጣሚዎችና ሁኔታዎች ተገናኝቼ በተደጋጋሚ የመወያየት ወይም አብሮ የመሥራት ዕድል አግኝቻለሁ በዚህ የረዥም ጊዜ ዛደት ያለምንም መሻሻል እስካሁን የተቃዋሚው ጐራ መገለጫ ሆኖ ያየሁት ባህሪ የኢህአዴግንም ሆነ የራስን የውስጥ ሁኔታ መገምገም ተገቢ ትኩረት የማይሰጠው ብቻ ሳይሆን ከነውርም የሚቆጠር ተግባር መሆኑን ነው አንድ ተቃዋሚ ፓርቲ የሚታገለውን ኃይል ደካማና ጠንካራ ጐን በአግባቡ ገምግሞ ባላወቀበት ሁኔታ ትግሉን በአሸናፊነት ሊወጣ እንደማይችል ግልጽ ቢሆንም አብዛኛዎቹ ተቃዋሚዎች ኢህአዴግ በሕዝብ የተተፋና ያለቀለት ድርጅት ነው ብለን አስቀድመን ስለደመደምን አሱን መገምገም ጠቃሚና አስፈላጊ መስሎ አይታየንም በዚህም ምክንያት ነው ተቃዋሚው ጐራ እስካሁን ያካሄደው ትግልም ሆነ የቅርብ ጊዜው የቅንጅት አካሄድ ትግሉን በማዳከም ብቻ ሳይሆን በኢህአዴግ ውስጥ የሚገኘውን አክራሪ ኃይልና አስተሳሰብ ከመቼውም ጊዜ የበለጠ የማጠናከር ውጤት ሲያስከትል የታየው ችግሩን የበለጠ የከፋ የሚያደርገው ደግሞ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ኢህአዴግን መገምገም አለመቻላችን ብቻ ሳይሆን ራሳችንንም ምን ድክመትና ጥንካሬ አለን ብለን ለመገምገም የማንፈልግ መሆናችን ነው ተቃዋሚዎች ያለምንም በቂ ግምገማ ገዥውን ፓርቲ ደካማና ያለቀለት አድርገን አንደምናየው ሁሉ ራሳችንን ደግሞ በየትኛውም መመዘኛ ጠንካራና እንከን የለሽ አድርገን በመቁጠር ሁልጊዜ ራሳችንን ያለ አግባብ በመሸንገል ጥሩ እንቅልፍ መተኛትን የምንመርጥ ነን እንዲያውም ራሳችንን መገምገም አጥብቀን የምንጠላና የምንፈራ በመሆናችን ምክንያት በውስጣችን ግምገማ እንዲደረግ የሚፈልግ ኃይል ከመካከላችን ብቅ ሲል ካዬን ጥያቄውን በቅንነት ተቀብሉ ራስን ለመገምገም ከመሞከር ይልቅ ጥያቄውን ያቀረበውን አካል በሰርጉገብነት በአናራሽነትና በከፋፋይነት በመክሰስ ማሰማተቅን እንመርጣለን እንዲህ ዓይነቱ ድርጊት አልፎ አልፎ ወይም በተለዩ አጋጣሚዎች ብቻ የሚፈጸም ሳይሆን በአብዛኛዎቹ ተቃዋሚዎች ቋሚ አሠራር ተደር በመወሰዱ ምክንያት ተቃዋሚዎች ድክመታችንን አርመን ተጠናክረን የምንወጣበትን ፅድል የዘጋብን ከመሆኑም በላይ በውስጣችን ሁልጊዜ ክፍዓልና አንደኝነት እንዲፈጠር ምክንያት ሆኗል አኬም ሆንኩ ኢዴፓ እስካሁን በተቃዋሚው ጐራ ውስጥ በነበረን የትግል ተሳትፎ በብዙ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች ጥርስ ውስጥ ያስገባን ይኸው የምንታገለውን ኢህአዴሣንና ራሳችንን በአግባበ እየገመገምን ለወቅቱ ትግል የሚመጥን አቅጣጫ ካልያዝን በስተቀር የትም ልንደርስ አንችልም የሚለው ቋሜ አቋማችን ነበር ተቃዋሚዎች ልንጠናከርና ለድል ልንበቃ የምንችለው እንወክልፃለን የምንለው ሕዝብ በዙሪያችን ተሰባስቦ ሊያጠናክረን ከቻለ ብቻ ነው ነገር ግን ለሕዝቡ ሁልጊዜ የምንነግረው ኢህአዴግ ደካማ መሆነንና እኛ ደግሞ ጠንካራ መሆናችንን ስለሆነ ሕዝቡ ሁልጊዜ የሚያስበው ተቃዋሚዎችን አንዴት አድርጌ ላጠናክራቸው ብሎ ሳይሆን ጠንካራዎቹ ተቃዋሚዎች ደካማውን ኢህአዴግን መቼ ከሥልጣን እንደምናስወግድለት ነው ተቃዋሚዎች ከእንዲህ ዓይነቱ የበለጠ የመዳከም አዙሪት ሰብረን በመውጣት ራሳችንን ልናጠናክር የሚያስችለንን ትክክለኛ አቅጣጫ እስካሁን ድረስ ደፍረን መያዝ አልቻልንም ምክንያቱም ራሳችንን በአግባቡ ገምግመን ተቃዋሚዎች ሲጠናከር የሚገባው ድክመት አለብን ብለን አውነቱን ብንናገር ኢህአዴግን ማስደሰት ኢህአዴግንም በአግባቡ ገምግመን ደካማ ብቻ ሳይሆን ጠንካራ ጐንም አለው ብለን ብንናገር ሽንፈትና በሕዝቡ ፊት አንሶ መታየት መስሎ ስለሚታዬን በድብብቐቀሸ ጨዋታው ውስጥ መቀጠልን መርጠናል እስካሁን ያካሄድነው ትግል የትም እንዳልደረሰና አንዲያውም ከምርጫ በኋላ ትግሉ ከመዳከምም አልፎ ወደ ከፍተኛ መበታተንና በዐ የህልውና ፈተና ውስጥ በገባበት ወቅት ስለ ራሳችን መዳከም ኢህአዴግን ተጠያቂ ከማድረግ በስተቀር ራሳችንን አንገምግም ብለን መግደርደር አንኳ አልፈለግንም የሚገርመው ሁልጊዜ ራሳችንን ጠንካራ ኢህአዴግን ደካማ አድርገን በምንከስበት አፋችን እንደገና መልሰን በትግሉ ውጤታማ መሆን ያልቻልነው ኢህአዶግ በውስጣችን እየገባ ስለሚያዳክመንና አፈና ስለሚፈጽምብን ነው ብለን ስንከስ አንደመጣለን ኢህአዴግን ልንጥለው አንድ ሰኔ ቀርቶናል አያልን ደጋፊዎቻችን አስጨብጭበን ሳናበቃ ራሳችን ተንኮታኩተን ስንወድቅ ከድርጅትም ወርደን የአንድን ግለሰብ ስም በመጥራት ለውድቀታችን ምክንያት አድርገን ስንከስ አንታያለን ነገር ግን የኢህአዴግን ሠርጉ ገብነትና አፈና ተቋቁማችሁ ለድል የማትበቁ ከሆነ የእናንተ ጠንካራነት አና የኢህአዴግ ደካማነት የቱ ላይ ነው። ብማ ብርሃኔን የመሰሉ ደግኖች ከመካከላችን ተፈጥ የብዙዎቻችንን ሕይወት ለመታደግ ዳብ ፈጥረው ዝምታውን መስበር በመቻላቸው መደፎሱት የዛራው የአገራችን የፖለቲካ ፄደትም የሚፈልገው ዝምታ ወርቅ ነው ብለው ወዴ መቃብር የሚገቡትን ዓይነት ሕመምተኛች ላይሆን እንደነ ዘውዱና ብርሃኔ ዝምታውን ሰብረው ከሞት የሚታደጉትን ጀግኖች ነው በተለይም በተቃዋሚው ጉራ ዙሪያ የነገሰው የግብዝነት ዮባብ ዛራ ላይ በድጥረት ካልተሰበረ በስተቀር ከትናንቱ የግራ ፖለቲካ አራማጅ ትውልድ የወረስነው የፖለቲካ ወረርሽኝ መወደዴ ነገው ትውልድም አንደሚሜሸጋገር አያጠራጥርም ስለዚህ በተቃዋሚው ጉጐራ ዙሪያ የሚታየው ቀዳሚና ሥር የሰደደ ድክመት የግምገማ ባህል ማጣትና ከራስ ድክመትና ስህተት ለመማር አለመቻል ነው በዚህ ደካማ ጐናችን ምክንያትም ተቃዋሚዎች ውስጣዊ ድርጅታዊ ሁኔታችንን የገሣየውን ፓርቲ ሁለንተናዌ እንቅስቃሴና በአጠቃላይም የአገራችንን ተጨባጭ ሁኔታ በአግባቡ እየገመገምን ከወቅቱና ከሁኔታዎች ጋር የሚጣጣም አቋም በመያዝ ትግሉን የሚያጠናክርና ለውጤት የሚያበቃ ስልት መክተል አልቻልንም አብዛኛዎቹ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጊዜውን የጠበቀ ድርጅታዊ ጠቅላላ ጉባኤ የማናካዚድ የአመራር ቦታዎችን በጥቂት ግለሰቦች አርስትነት ያስያዝን በአመራራችንና በአባሎቻችን መካከልም ጓዳዊ ስሜት ሳይሆን የጌታና የሉሌ ግንኙነት ያዳበርን በውስጣችንም የመቻቻል መንፈስና ጤናማ የሐሳብ ፍጭትን የሚያስተናግድ ዴሞክራሲያዊ ባህል የሌለን ነን ባለፉት ዓመታት በተለያዩ ድርጅቶች ውስጥ በተደጋጋሚ እንደታየው ተቃዋሚ ፓርቲዎች በውስጣችን አንድ ዓይነት የሐሳብ ወይም የስልት ልዩነት ሲፈጠር ሕገደንባችንን መሠረት ባደረገ አሠራርና የውይይት መድረክ ለመፍታት ስንሞክር አንታይም በአንድ ፓርቲ የትግል ሂደት የሚፈጠሩ ማናቸውም ዓይነት ውስጣዊ ልዩነቶች በውይይት የማይፈቱበት ምንም ዓይነት አሳማኝ ምክንያት ባይኖርም ተቃዋሚዎች ግን ቀላልና አቋራጭ የልዩነት መፍቻ መንገድ መስሎ የሚታየን በውስጣችን የተለየ ሐሳብ የሚያቀርቡ ሰዎችን በልዩ ተልፅኮ አራማጅነት በመፈረጅ ልዩነትን በአድማ በስም ማጥፋት ዘመቻና ዴሞክራሲያዊ ባልሆነ ውጫዊ ግፊት መጨፍጥለቅ ነው እንዲህ ዓይነቱ ዴሞክራሲያዊ ያልሆነ አሠራር በተቃዋሚው ጉጐራ ውስጥ ከመታረም ይልቅ የበለጠ እየተጠናከረ እንዲፄድ በማድረግ ረገድም የተቃዋሚዎችን ውስጣዊ ሁኔታ በቅርበት ሳያውቅ ፍርድ ለመስጠት የሚሞክረው ደጋፊ ሕዝብ የተቃዋሚዎችን ውስጣዊ ችግር ማባባስ የሚፈልገው ኢህአዴግና በጋዜጠኝነት መርህ የማይገዙና የግለሰቦች የፖለቲካ አቋም ማራመጃ ሆነው የሚያገለግሉ አንዳንድ መገናኛ ብዙኃን የየራሳቸውን አፍራሽ ሚና ተጫውተዋል ተቃዋሚዎች በዚህ ዓይነቱ መሠረታዊ ችግር ውስጥ አንድንወድቅ ያደረገን አንዱ ምክንያት ለወቅቱ ትግል የሚመጥን የአመራር አካል ማግኘት አለመቻላችን ነው አብዛኛዎቹ የተቃዋሚ ፓርቲዎች አመራር አባላት ለአመራርነት የሚመረጡት ከፖለቲካ ትግል ልምድና ብቃት ጋር ግንኙነት በሌላቸው መስፈርቶች መሆኑ የመጀመሪያው ችግር ነው ተቃዋሚ ፓርቲዎች ውስጥ ለአመራር አባልነት የሚያበቃው ትልቁና ዋናው መመዘኛ የትምህርት ደረጃና ሰዎች በኀብረተሰቡ ውስጥ በሀብት ወይም በማንኛውም ሌላ ምክንያት ያላቸው ታዋቂነት ነው የትምህርት ደረጃና የፃብት መጠን በራሳቸው አንድ የውጤት መለኪያ ቢሆኑም አንድ ሰው በማንኛውም መስክ ወይም ከፖለቲካ ጋር ምንም ዓይነት ቀጥተኛም ሆነ ተዘዋዋሪ ግንኙነት በሌለው የተፈጥሮ ሳይንስ መስክ የዶክትሬት ዲግሪ ያገኘ ከሆነ መዮሉሱት ወይም በውርስም ሆነ በግል ጥረቱ ዳጐስ ያለ ሀብት አካብል ከተባለ የተቃዋሚ ፓርቲ አመራር ለመሆን እድሉ የሰፋ ነው በፓርቲዎቹ ብቻ ሳይሆነ ደጋፊያችን በሆነው ሕዝብም ጭምር ዲግሪ ያለው ሰው ሁሉ የትግል መሪነት ፅውቀተት አንዳለው ሀብት ያለው ሰው ደግሞ ለግል ጥቅመሙና ፍላቱ ሳይሆን ለአገሩ ጥቅም በመቆርቆር ብቻ የፖለቲካ ፓርቲዎችን እንደሚቀላቀል ተደርጐ ነው የኛየሚታየው ሖአብዛኛውን ጊዜ አንዲህ ዓይነቱን መስፈርት ማማላት የሚችሉ ሰዎች ሲጠፉ ብቻ ነው ዲግሪ ያልያዙና የኢኮኖሚ አቅማቸው ደካማ የሆነ ሰዎች የአመራር ቦታ ለማግኘት ዕድሉ የሚኖራቸው የዚህ ጽሑፍ ጸሐፊም ሆንኩ አባል የሆንኩበት ፓርቲ ኢዴፓ በአንድ ወቅት አንዲህ ዓይነቱ የተሳሳተ አቋም ላይ ስለነበርን ነው በብዙ ድካምና መሥዋዕትነት ርቲውን ያቋቋመጮ ብቁ ወጣቶች በውስጣችን አያሉን በየቤታቸው አየሄድን ደጅ በመጥናትና አማላጅ በመላክ ዶክተሮችን የፓርቲያችን ቁንጮ መሪዎች ስናደርግ የነበረው እንዲህ ዓይነቱ ድርጊታችን በወቅቱ በሕዝቡ ዘንድ ሰመደመጥና ለመታመን የረዳን ቢሆንም በፃደት ግን በራሳችን ፓርቲ ውስጥም ሆነ በኋላ ላይ በቅንጅት ውስጥ በነበረን ተሳትፎ ከፍተኛ ዋጋ ስላስከፈለን ዛሬ ከዚያ የተሣሣተ አቋማችን በሚገባ መማር ችኘለናል የሚገርመው ግን በምርጫ ወቅት ትግሉን በአናቱ መጥተው የተቆጣጠሩት ምሁራን ቅንጅቱን ብቻ ሳይሆን በአጠቃላይ ትግሉን ምን ያህል መቀመቅ ውስጥ አንዳስገቡት በተግባር ከታዬ በሏላም ተቃዋሚ ፓርቲዎችም ሆን ደጋፊያችን የሆነው ኀብረተሰብ ከዚያ ዓይነቱ የተሳሳተ አመለካከት ዛሬም መላቀቅ አልቻልንም በዚህ ዓይነቱ በቂ ያልሆነ መመዘኛ የኢህአዴግ ተቃዋሚዎች በመሆናቸው ብቻ ከየአቅጣጫው ተሰባስበው የፖለቲካ አመራሮ ለመሆን የሚበቁት እነዚህ ሰዎች በአገራዊ አጀንዳዎች ዙሪያ አንድ ዓይነት አቋምና ዓላማ ማራመድ ይቅርና እርስ በርሳቸውም በአግባቡ ይተዋወቃሉ ብሎ ለማመን ያስቸግራል አብዛኛዎቹ አመራሮች ለፖለቲካ አመራርነት የሚያበቃ በቂ የድርጅት ልምድና ዕውቀት የሌላቸው ከመሆኑም በተጨማሪ እንደሚመጣ ያልገመቱት አደጋ ድንገት ካልጠለፋቸው በስተቀር ትግሉ የሚጠይቀውን መሥዋዕትነት ለመክፈልም ዝግጁዎች አይደሉም ውድ ሕይወታቸውንና ኑሯቸውን ይቅርና ጊዜያችውንና ጉልበታቸውን አንኳ በአግባቡ ለትግሉ መሥዋዕት ሲያደርጉ አይታዩም ሙሉ ጊዜያቸውን ዩኒቨርስቲ ውስጥ አእያስተማሩ እየነገዱ ወይም ለአንድ የግል ድርጅት ተቀጥረው አየሠሩ ባሉበት ሁኑታ ነው ከማኀበራዊ ኑራቸው ጭምር በምትተርፋቸው አጭር ጊዜ ለፖለቲካ ድርጅት ሠርተው ትግሉን ለውጤት ለማብቃት የሚፈልጉት እነዚህ ሰዎች ቢያንስ የፖለቲካ ጉዳይ አያገባኝም ብሎ በየቤቱ ዘግቶ ከተቀመጠው የአገሪቱ ምሁራን በተሻለ ትግሉ ውስጥ ተሳትፎ አያደረጉ ስሊያነ በዚህ ረገድ ሊመሰገነ እንደሚገባ ግልጸ ነሀዑ ነገር ግን እንዲህ ዓይነቶቹ የፖለቲካ አመራሮች ሌት ከቀን ሳይታክቱ የሚሠሩትን የኢህአዴግን አመራሮች የሚመጥን የአመራር ሚና ተጫውተው ትግሉን ለድል ኮታል ብሎ ማሰብ አስቸጋሪ ነው እስካሁንም የተደረገው ተግል የሚፈለገውን ለውጥ ማምጣት ሳይችል የቀረበት አንዱ ምክንያትም አንደ ኢህአዴግ አመራር አባላት ለትግሉ ራሱን መሥዋዕት ሊያደርግ የተዘጋደ ያለመታከት ጥርሱን ነክሶ ሌት ከቀን የሚሠራ ለቆመለት መድሱት ዓላማ አርስ በርስ በመተማመን በየጠንዙ መማማል የማያስፈልገውና ግምገማን ባህሉ ያደረገ ጠንካራ አመራር በተቃዋሚው ጉጐራ ውስጥ መፈጠር ባለመቻሉ ነው ሕስካሁን በተግባር አንደታየሙ የተቃዋሚው ጐራ መሪዎች አዳዲስ ሐሳቦችን አያፈለቅንና ውጤታማ ሲያደርጉን የሚችሉ ስትራቴጂዎችን እየነደፍን ትግሉን በተገቢው መንገድ አየመራነው ሳይሆን አኛው ራሳችን በጊዜያዊ ሁኔታዎችና በሕዝብ ስሜት እየተመራን የምንገኝ ነን ወደፊትም በዚህ ረገድ ያለብንን ድክመት በሃቅ ገምግመን ራሳችን ለማረም የማንችል ከሆነና በአጠቃላይም ለፖለቲካ አመራርነት የምንጠቀምበትን መመዘኛ መቀየር የማንችል ከሆነ ትግሉን መርተን ወደምንፈልገው ግብ ልናደርሰው አንችልም ለዚህ ደግሞ ለውጤት መብቃት ተስኗቸው በትግሉ ውስጥ ሲንገጫገጩ ለዓመታት ከኖሩት በርካታ ፓርቲዎች በላይ አንደ ቅንድት ጥሩ ምሳሌ ሊሆን የሚችል የለም አገርን ይመራሉ ተብለው በሕዝብ ከፍተኛ ግምት ተሰጥቷቸው የነበሩት የቅንጅት ጐምቱጐጉምቱ መሪዎች ትግሉን ከተቀላቀሉበት ዕለት ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ በአጃቸው ውስጥ የገባውን ታላቅ የአገር ጉዳይ አረስተው ምን ያህል በቅንጭብጫቢ ግላዊ ጉዳዮች አርስ በርስ ሲነታረኩ እንደሚውሉ ታይእል እነዚህ ምሁራን ለብዙ ዓመታት ዳር ቆመው ሌሉች ፓርቲዎችንና መንግሥትን በመተቸትና በመጐንተል ሲመጻደቁ እንዳልኖሩ ዛሬ የሥልጣን መቆናጠጫው ጊዜ ደረለ ብለው ፓርቲ ውስጥ በመግባት ራሳቸው የውሳኔ ሰጭነቱን ቦታ ሲይዙት ግን ምን ያህል ትግልን መምራት ከበሮ በሰው አጀ ሆኖባቸው ቅጥ አንባሩ አንደጠፋባቸውና እነሱ ሌሎችን ይተቹች በነበረበት መጠን ለሌሉች ትችት መጋለጣቸው በገዛድ ታይቷል በአጠቃላይ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከትርፍ ጊዜ ስሜታዊ የፖለቲካ ግርግር ተላቀን በውስጣችን ጥራትና ብቃት ያለው የፖለቲካ ሞያተኝነት ፀዩከር ርየሆ መገንባት እስካልቻልን ድረስ በቀላሉ ተጠናክረን ልንወጣ አንችልም በተቃዋሚው ጐራ አመራሮች ዙሪያ የሚታየው ችግር በዚህ ደረጃ መሆነ የማይጠበቅና የሚያሳዝን ቢሆንም ችግራችን የልምድ የዕውቀት የጊዜ የቁርጠኝነት የትጋትና ራስን የመገምገም ባህል ማጣት ብቻ ቢሆን ብዙም ላያስደንቅ በቻለ ነበር ነገር ግን ማንም አብሮ በመሥራቱ ፃዛደት ውስጥ ያላለፈ የውጭ ተመልካች ሊያምነውና ሲገምተው በማይችል መጠን በተቃዋሚው ጐራ አመራሮች ዙሪያ ያለብን ቅንነት የማጣት ሣፃቀኛ ያለመሆንና ጨካኝ የመሆን ባህሪ በዚያው መጠን ሥር የሰደደ ነው አንዳንድ በሕዝቡ ዘንድ የወደፊት የአገር መሪ ይሆናሉ ተብለን የምንገመት አንቱ የተባልን ሰዎች በአደባባይ በጋዜጣና በሬዲዮ ላይቀር ሕዝብን ምን ያህል አንደምንዋሽሸ ለትግሉ ከምናጠፋው ጊዜና ጉልበት በላይ ለግል የሥልጣን ጥማችንና ለዝና አንዴት በርትተን እንደምንሠራ ለእኛ ሥልጣንና ዝና ተቀናቃኝ ይሆናል ብለን የምናስበውን ሰው ከትግሉ ሜዳ ድምጥማጡን ለማጥፋት ምን ያህል እንቅልፍ አጥተን ሴራ አንደምንሸርብ ሲታይ ኢትዮጵያ እስካሁን ብቻ ሳይሆን ወደፊትም ቀላል ለማይባል ጊዜ የመሪዎች ድሀ ሆና ልትቀጥል እንደምትችል በግልጽ ያመላክታል ጉዳዩን የበለጠ አስፈሪ የሚያደርገው ጥቂት የተቃዋሚ ፓርቲዎች መሪዎች እንዲህ ዓይነት ባህሪ ያላቸው መሆኑ ሳይሆን ሕዝቡ ስለ እነዚህ ሰዎች ያለው ግንዛቤ ከአውነታው በእጅጉ የራቀ በመሆነ ምክንያት ወደፊት እንደዚህ ዓይነት ክውን እኩይና አደገኛ ባህሪ ያላቸው ሰዎች በሕዝብ ድጋፍ ጭምር በዴሞክራሲያዊ ምርጫ መንግሥታዊ ሥልጣን ላይ የሚወጡበት ሰፊ ዕድልና አጋጣሚ የሚኖር መሆነ ነው እነዚህ ሰዎች ዛሬ ራሳቸው ገና በተቃዋሚነት ደረጃ ላይ እያሉ የነሱን አቋም የማይጋሩ ሌሉች የተቃዋሚ አመራሮችን ከትግሉ ሜዳ ለማስወገድ ሲሉ የሚጠተመሙበት የጭካኔ ድርጊት ሲታይ ነገ እነዚህ ሰዎች ሁሉን ነገር ለማድረግ የሚያስችል መንግሥታዊ ሥልጣን ይዘው በአገር መሪነት ቦታ ቢቀመጡ የአነሱን ከሳብ የሚቃወም ተቃዋሚ ፓርቲም ሆነ ነዛ ፕሬስ በዚች አገር ሊኖር ይችላል ብሎ ማሰብ ያስቸግራል ዛሬ ተቃዋሚ አያሉ ከኢዴፓ ጋር ተቀምጠን በአገር ጉዳይ አንወያይም የሚሉ ተቃዋሚሜዎች ነገ መንግሥተ ሲሆነ በፖለቲካ ተቀናቃኞቻቸው ላይ እንደ ደርግ ዘመን የፍየል ወጠጤን አየዘፈነኑ አብዮታዌ ርምጃ ከመውሰድ ወደኋላ ይላሉ ብሎ ለመገመት ያስቸግራል የኢዴፓ ሰዎች በቀድሞ ቅንጅትም ውስጥ ሆነ ከዚያ ውጭ ያሉ አንዳንድ የተቃዋሚ መሪዎች የሚፈጽሙትን ድርጊት ስናይ አገርን ያህል ትልቅ ነገር እንደ አይጥና ዝንጀሮ የምርምር መሞከሪያ ሊሆን አይገባውም እንጂ የኢትዮጵያ ሕዝብ እነዚህን ሰዎች ለሦስት ወር ያህል የመንግሥት ሥልጣን ይዘው በተግባር ባያቸው ብለን እንመኛለን በአጠቃላይ በፖለቲካ መድረኩ ዙሪያ በአሁነ ወቅት በአመራርነት የምንገኝ አብዛኛዎቹ ሰዎች ምን ያህል በክፋት የተሞላን እንደሆን ሲታይ የሚያስገርመው አገራችን ኢትዮጵያ ድሀና ኋላቀር መሆኗ ብቻ ሳይሆን አንደ አገርም ህልውናዋን ጠብቃ መኖር መቻልዋ ነው ከዚሁ ከአመራር አካላት ጋር ተያይዞ ሊነሣ የሚገባው ሌላው ቸግር በሌሎችም መስኮች እንደሚታየው ሁሉ የአንድ ወቅት ትውልድ አባላት የተቃዋሚውን ጐራ የአመራርነት ድርሻም በበላይነት የተቀጣጠሩት መሆኑ ነው አሁን አሁን በአንዳንድ ፓርቲዎች ዙሪያ ውስን የሆነ ለውጥ አየታየ ቢሆንም አብዛኛዎቹ በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ አገራት የሚገኙ ፓርቲዎች አየተመሩ የሚገኙት በዎቹ በአገራችን በነበረው የፖለቲካ እንቅስቃሴ በግራ ኃይልነት ተሳታፊ በነበሩት የትውልድ አባላት ነው ር ዩ የዚያን ዘመን አባላት ዛሬም በትግሉ ተሳታፊ መሆናቸው በራሱ ችግር የለውም አንዲያውም ባለፉበት የትግል ውጣ ውረድ የቀሰሙትን በጎ ልምድ ተጠቅመው የወቅቱን ትግል ጨናማና አገር የሚጠቅም በማድረግ ረገድ ከነሱ የበለጠ ይጠበቃል ምክንያቱም የዚያ ትውልድ አባላት ከባድ መሥዋፅትነት የከፈሉ ቢሆኑም በዘመናቸው መሥራት የሚገባቸውን ትክክለኛ ሥራ ሠርተው ከዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ አንጻር ለዛሬው ትውልድ ጥሩ አገር ባለማስረከባቸው ከዚህ ቁጭት ተነስተው የዛራፊውን ትውልድ ለመካስ ቢሠሩ የሚጠበቅና የሚገባ በሆነ ነበር ነገር ግን በተጨባጭ እየታየ እንደሚገኘው እነዚህ ለአለፉት ዐ ዓመታት የፖለቲካ መሪነቱን ቦታ ይዘውት የሚገኙ ሰዎች በጎ ነገር በመሥራት ትውልዱን። የሚል ጥያቄም ያሥነሳል የኢህአዴግ አፈና ፈጽሞ የሚያሠራ አይደለም የሚለውን እሮሮ ከመጠን በላይ ለጥጠን በማቅረብ ሕዝቡን እያስፈራራን ባለንበት ወቅት እንዴት አድርጐ ሌላው የኀብረተሰብ ክዛባል ደፍሮ ወደኛ ሊመጣና ሊያጠናክረን አንደሚችልም ግልጽ አይደለም ስለዚህ ተቃዋሚዎች ስለማሚደርስብን አፈና ከመጠን በላይ አጋነንና ደጋግመን የምንናገረው ነገር በውጤቱ አኛን ምን ያህል እየጠቀመን እንደሆነ አስፈላጊውን ጥንቃቂ ልናደርግ ይገባናል በአሁኑ ወቅት የስገራችን የፖለቲካ ምህዳር ስለመጥበቡ በዘመቻ መልክ እያደረግን ያለው ቅስቀሳም ሕዝቡ በሰላማዊ ትግል ያለው አምነት ተሟጦ እንዲያልቅ በማድረግ የፖለቲካ ምህዳሩ ጠቦ በሚታይባቸው አካባቢዎች ዙሪያ ችግሩ የበለጠ እንዳይባባስ ከማድረግ ይልቅ የበለጠ እንዲጠብና ጭራሹኑ እንዲጠፋ የማድረግ ውጤት እንዳያስከትል ጥንቃቄ ማድረግ ተገቢ ይሆናል ፀወፎሱት ሌላውና ዋናው ለተቃዋሚ ፓርቲዎች ድርጅታዊ ጥንካሬ ማጣት በውጫዌ ምክንየትነት ሊጠተስ የሚችለው በሕዝባትን ውስጥ ያለው የፖለቲካ ባህል ዝቅተኝነት ነው ከወቅቱ የተበላስ የፖለካ ባህላችን አንጻር በአገራችን የተቃዋሚ ሇርቲዎች አባል መሆን ዋጋ የሚያስከፍል መሆነ አንደተጠበቀ ሆናኖ የብዙኃን ፕርቲ አሠራር በአገራችን ከተጀመረ ገና ዓመት ብቻ በመሆኑና አገራችንም ገና መካከለኛ ገቢ ያለው ነብረተሰብ እበ ያልተፈጠረባት የድሀ አርሶ አደር አገር በመሆንዋ ምክንያት የፖለቲካ ባህላችን ገና ዝቅተኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ ነው የግሉ ክፍለኢኮኖሚ ገና ያልተጠናከረ በመሆነሃ ምክንያት አገራችን ውስጥ በሥራ መተጠርም ሆነ በተለያዩ ምክንያቶች የኢኮኖሚ ጥቅም ሊሲገኝ የሚችለው በመንግሥት ዙሪያ ስለሆነ በተጨማሪም የመንግሥት ሥልጣን የያዘ ፓርቲ አባል መሆንም በሰዎች የግል ሕይወት ላይ የሚያስከትለው ስጋት ስለሌለ ሰዎች የገዥው ፓርቲ እንጂ የተቃዋሚ ፓርቲዎች አባል ለመሆን የሚፈልጉበትና የሚችሉበት ዕድል በጣም ጠባብ ነው ኢህአዴግ በሚሊየን የሚቆጠር አባል በሥሩ ማሰባሰብ መቻሉን በሕዝብ ዘንድ ያለውን ድጋፍ ማሳያ አድርጐ ሲጠቀምበት ሲፈልግ የምናይ ቢሆንም በአገራችን ተጨባጭ ሁኔታ የገዥ ፓርቲ አባል መሆን አብዛኛውን ጊዜ ከግል ጥቅምና ከኑሮ ዋስትና እንጂ ከፖለቲካዊ እምነት ጋር የተያያዘ ነው ማለት አይቻልም ር ዩ በደርግ ዘመንም ብዙ ሰዎች በአማላጅና ደጅ በመጥናት ጭምር የኢሠፓ አባል ይሆኑ የነበሩት የፖለቲካ አምነት ኖሯቸው ሳይሆን በሥርዓቱ ዙሪያ የሚገኘውን ጥቅማ ጥቅም ለመቀራመት ሲሉ ነበር ስለዚህ ከላይ በጠቆምኳቸው የተለያዩ ምክንያቶች ሕዝቡ በተቃዋሚ ፓርቲዎች ዙሪያ ተደራጅቶ የመታገል ባህሉ ገና ዝቅተኛ በመሆኑ ተቃዋሚዎች ድርጅታዊ ጥንካሬ እንዳይኖራቸው አንድ ምክንያት ሆኗል ተቃዋሚ ፓርቲዎችን ከድርጅታዊ ጥንካሬ አንጻር ደካማ ካደረጓቸው ከእነዚህ ምክንያቶች በተጨማሪ በሰላማዊ ትግል ላይ ያላቸው አቋም ወላዋይ መሆኑ ተባበሩ ወይም ተሰባበሩ በሚል ውጫዊ ግፊት የማይጣጣመሙ ፓርቲዎች በአንድ ኀብረት ውስጥ አብረው ለመሥራት የሚያደረጉት ሙከራና በገንዘብ ድጋፍ በኩል የዲያስፖራው ጥገኛ መሆናቸውም ተጨማሪ ምክንያቶች ናቸው በአጠቃላይ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ድርጆታዊ ጥንካሬ ከወቅቱ ትግል ውስብስብ ባህሪና ከገዥው ፓርቲ ድርጅታዊ ጥንካሬ አንጻር ሲመዘን በአሁኑ ወቅት ኢዴፓን ጨምሮ በአገሪቱ ርክ ጠንካራ ሊባል የሚችል ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅት አለ ማለት ቻልም ከአገራዊ አጀንዳዎች አንጻር የተቃዋሚ ፓርቲዎችን ጥንካሬና ድክመት ለመገምገም ስሞክር ተቃዋሚ ፓርቲዎች መንግሥታዊ ሥልጣን ያልያዙ በመሆናቸው ምክንያት ቢያንስ በመርህ ደረጃ ከገዥው ፓርቲ በተሻለ አገርንና ሕዝብን የሚጠቅም አጀንዳ ቀርፀው የመቅረብ የተሻለ ዕድል ያላቸው ቢሆንም አብዛኛዎቹ ተቃዋሚዎች በዚህም ረገድ መሠረታዊ ችግር ያለባቸው ሆኖ ይታያል መንግሥታዊ ሥልጣን በሰላማዊ መንገድ ኣንድ ፓርቲ ወደ ሌላው ፓርቲ ሲሸጋገር ገና ባልታየበት በአኛ አገር ብቻ ሳይሆን ፓርቲዎች በየወቅቱ በሚፈራረቁባቸው ዴሞክራሲያዊ አገሮች ጭምር ብዙውን ጊዜ በተቃዋሚነት የሚገኙት ፓርቲዎች በሥልጣን ላይ ከሚገኙ ፓርቲዎች የተሻለ በሕዝብ መድሱት ተቀባይነት ያለው አጀንዳ በምርጫ ወቅት ይዘው ሲቀርቡ ይታያሉ የተቃዋሚዎቹ አጀንዳ በተግባር ያልተፈተነና ምን አልባትም በሥልጣን ላይ ከሚገኙት ፓርቲዎች ያልተሻለ በሆነበትም ሁኔታ ብዙውን ጊዜ ዜጐች የተሻለ ለጡጥ ለማየት ካላቸው ከፍተኛ ዓላጐትና ጉጉት የተነሣ የተቃዋሚዎችን አጀንዳ መያገፍን ሲመርጡ ይታያሉ በዚህም ምክንያት ነው በብዙ ዴሞክራሲ በዳበረባቸው አገሮች ቢያንስ ከሁለት የሥልጣን ዘመን በሏላ በሥልጣን ላይ የሚገኙ ፓርቲዎች በምርጫ የሚሸነፉበት ፅድል የሰፋ ሆኖና የምናየው አንድም ጊዜ ተቃዋሚሜ ፓርቲ ገዥውን ፓርቲ በምርጫ አሸንፎ ሥልጣን ይዞ በማያውቅበት በአኛ አገር ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከገዥው ፓርቲ የተሻለ አገራዌ አጀንዳ በጎላ ሁኔታ ይዘን መገኘት የሚጠበቅብን ቢሆንም ይህንንም ዕድልና አጋጣሚ በአግባቡ ስንጠቀምበት አይታይምበር ፀ ለዚህም ሁለት ምክንያቶችን መጥቀስ ይቻላል የመጀመሪያው ምክንያት አብዛኛዎቹ በአገራችን የሚገኙ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከገዥው ፓርቲ በተመሳሳይ ብሔርን ወይም ብሔረሰብን መሠረት አድርገው የተደራጁ መሆናቸው ነው እነዚህ ፓርቲዎች የመንግሥት ሥልጣን ላይ የማይገኙ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከመሆናቸው በስተቀር በአደረጃጀት ቅርጽ ብቻ ሳይሆን ከአገራዊ አደንዳ ይዘት አንጻርም ከገዥው ፓርቲ ብዙም የተለየ አቋም ያላቸው አይደሉም እንዲያውም አንዳንዶቹ ፓርቲዎች ከኢህአዴግ ባላነሰ ሁኔታ በሕገመንግሥቱ ውስጥ በሜገኙ ሁሉም አንቀጾች ጠንካራ አምነት ያላቸው ሆነው ሳለ ከኢህአዴግ ጋር ያላቸው መሠረታዊ ልዩነት ሕገመንግሥቱ በአግባቡ ተግባር ላይ አልዋለም የሚል ነው ከአነዚህ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ውስጥ አብዛኛምቹ ደቡብ አካባቢ የሚንቀሳቀሱት ቀድሞም ከኢህአዴግ ጋር ተመሳሳይ አጀንዳ ይዘው የሽግግር መንግሥቱ አባል ሆነውና የመንግሥት ሥልጣን ጭምር ተጋርተው ከኢህአዴግ ጋር አብረው ሲሠሩ የነበሩ ናቸው አነዚህ ድርጅቶች ከሽግግር መንግሥቱ ወጥተው ተቃዋሚውን ጉራ የተቀላቀሉት ቀድሞውንም ከአገራዊ አጀንዳ አንጻር ከኢህአዴግ የተለየ መሠረታዊ ልዩነት ኖሯቸው ሳይሆን በማፅክላዊ መንግሥትና በሚንቀሳቀሱባቸው ክልሎች የኢህአዴግና የአባል ድርጅቶቹ የሥልጣን የበላይነት እየተጠናከረ በመምጣቱና በተለያዩ የአፈጻጸም ጉዳዮች መስማማት ባለመቻላቸው ነው በተቃዋሚው ጐራ ውስጥ በአሁኑ ወቅት የሚገኙ ዘግይተው የተቋቋሙ ኦብኮንና ኦፌዴንን የመሳሰሉ የኦሮሞ ድርጆቶችም በአዲስ ፓርቲነት ለመመሥረት የበቁት አዲስ አገራዊ አጀንዳ ይዘው ሳይሆን ሕገመንግሥቱ ውስጥ የተቀመጡት የብሔርብሔረሰብ መብቶች በአግባቡ ተግባር ላይ መዋል አልቻሉም ብለው ነው በቅርቡ ከኢህአዴግ ተነጥለው ተቃዋሚውን ጐራ የተቀላቀሉት አንዳንድ ሰዎችም ሕገመንግሥቱ በአግባቡ አልተከበረም የሚል እንጂ ከኢህአዴግ ጋር ሕገ መንግሥታዊ በሆኑ ጉዳዮች ላይ አንድ መሠረታዊ ልየነት አለን ብለው እስካሁን በድፍረት ሲናገሩ አላዳመጥንም ስለዚህ እነዚህ ፓርቲዎች የመንግሥት ሥልጣን ላይ ስለማይገኙ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ተብለው የሚታወቁ ቢሆንም በገዥው ፓርቲ ዙሪያ የሚታየው የአገራዊ አጀንዳ ጉድለት ዐፅፀቨርቪ በአነሱም ውስጥ በተመሳሳይ ሁኔታ ይታያል ይኸውም ከላይ ስለ ኢህአዴግ ድክመትና ጥንካሬ ለመገምገም ስንሞክር እንዳየነው ብሔርን መሮሉሱት ር ጨጨ ሰብን መሠረት አድርሥቱ የተደራጀ ማንኛውም የፖለቲካ ኃይል በራሱና ርተሥች መካከል የሚኖረውን የኃይል ሚዛን የሚያይበት መንገድ አገራዊ አሾ ንዳሥችን ከመቅረጸ አካያ ምክንያታዊ ከሆሃ ስጋትፍ ምክንያታዊ ካልሆን አካባቢየሆቂዊና ግላዊ ራስ ፀሀዳሆነት የሚመነጭ የራሱ ውስንነት ያለጡ በመሆነ ነው ምክነሆቱዩቱም አንጻ ራሱን በብሔረሰባዊ ማንነቱ ያደራጀ ቡድን በአንድ በኩል እኛና እነሱ የሚል ፉክክር ውስጥ በቋሚነት የሚኖር በመሆኑ በሌላ በኩል ፍግሞ እያንዳንዳን አገራዊ ተዳይየእኔ ከሚለው ጥቅም ጋር አያይዞ ለማየት ስለሚገሂድ ምንጊዜም ሠፊ አገራዊ ተቀባይነት ያለው አይንዳ የማራመድ ውስንነት ይኖርበታል ስለዚህ እነዚህ እራሳቸውን በብሔር ያደራጁ በርካታ ድርዩኞቶች ከአገራዊ አጀንዳ አንጻር ተቃዋሚው ጉራ ከኢህአዴግ በጎላ መጠን ተሽሎ እንዳይታይ በማድረግ ረገድ አሉታዊ ሚናቸው ከናተሻ ነው ማለት ይቻላል ም ብሔረሰብን መሥረት አድርገው ከተደራጁ ተቃዋሚ ረጃሻጀት ያላቸው አንዳንድ ተቃዋሚ ፓርቲዎቹ ከኢህአዴግም ሆነ ነብረብሔኬራዊ አደረጃጀት ከሌላፐው ሌሎች ተቃዋሚ ፓርቲዎች የተሻለ አገርና ሕዝብ የሚጠትም አገራዊ አጀንዳ አላቸው ማለት ይቻላል ነገር ግን የእነዚህ ድርጅቶች አጀንዳ በየፕሮግራማቸው ላይ የሠፈረና አንዳንድ ጊዜም በተለያዩ መድረኮችና የምርጫ ዘመቻዎች ወቅት ባልተብራራ ሁሄታ ለሕዝብ ሲቀርብ የሚደመጥ ቢሆንም አገራዊ አጀንዳቸው የሚጠበቀውን ያህል በጉላ ሁኔታ በኢህአዴግ ላይ የበላይነት ይዞ አይታይም ይህ የሆነበት አንዱ ምክንያት ፓርቲዎቹ ከድርጅታዊ ጥንካሬ አንጻር ደካማ ደረጃ ላይ የሚገኙና አስተሳሰባፐውን በአግባቡ ወደ ሕዝቡ ውስጥ የማስረጽ ድርጅታዊ ብቃት የሌላቸው በመሆነ ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ አገራዊ አጀንዳዎቻቸው በፖለቲካ መድረኩ ውስጥ ጉጐልተው እንዳይታዩ ያደረጉባቸው ሌሎች ምክንያቶችም አሉ በዚህ ረገድ ሲጠቀሱ ከሚገባቸው ምክንያቶች ውስጥ አንዱ አነዚህ ኀብረ ብሔራዊ ፓርቲዎች ከላይ ከጠተስናቸው ኀብረብሔራዊ ያልሆኑ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር ብዙውን ጊዜ በአንድ ኀብረት ውስጥ አብሮ የመሥራት ግንኙነት ያላቸው መሆኑ ነው ይከውም በአገራችን የወቅቱ የፖለቲካ ባህል በፓርቲዎች መካከል ካለው የአገራዊ አጀንዳ ልዩነት በላይ ተቃዋሚ ፓርቲ ሆኖ መገኘት በራሱ አንደ አንድ ዋና የጋራ አጀንዳ ስለሚቆጠር እነዚህ ኀብረብሔራዊ ተቃዋሚ ፓርቲዎች የሕዝቡን ተባበሩ ወይም ተሰባበሩ የሚል ምክንያታዊ ያልሆነ ግፊት ለማስተናገድ ሲሉ ከኢህአዴግ ብዙም የተለየ አገራዊ አጀንዳ ከሌላቸውና በብሔር ወይም በብሔረሰብ ደረጃ ከተደራጁ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር በአንድ ኀብረት ውስጥ ታቅፈው ለመሥራት ስለሚገደዱ አገራዊ አጀንዳው የመደብዘዝ አደጋ ሲያጋጥመው ይታያል መወመሎ። ዶም ብኬረ በሌሎች ተዩካካዕ ከእነዚህ ብኤርን ወይ ፕርቲዎች በተለየ ኀብረብኤኬራዊ አደ ምክንያቱም በእነዚህ ሁለት ዓይነት አደረጃደት በሚከተሉ ተቃዋሜ ፓርቲዎች መካከል ያለው የአገራዊ አደንዳ ልዩነት ጐልቶ በመውጣት አብሮ መሥራቱን አደጋ ውስጥ አንዳይከተው ስለሚሰጋ ብዙውን ጊዜ የሚመርጡት ኢህአዴግን በሚመለከት ያላፕውን የጋራ ተቃውሞ ለማስተ ጋባት እንጂ የሚያራምዱትን አገራዋ አጀንዳ አጉልቶ ለማሳየት አይደለም እነዚህ ከአገራዊ አጀንዳ አንጻር ምንም ዓይነት አንድነት ሳይኖራቸው ተቃዋሚነታቸውን ብቻ የአንድነት መገለጫ አድርገው በአንድ ኀብረት ውስጥ አብረው ለመሥራት መደሱት የሚሞክሩ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በመካከላቸው ያለውን ልዩነት በግልጽ ለሕዝብ ቢያቀርቡት ኀብረብሔራዊ በሆኑትና ባልሆኑት ተቃዋሚ ፓርቲዎች መካከል ያለው የአገራዊ አደንዳ ልዩነት በይዘቱ ኀብረብሔራዊ በሆኑት ተቃዋሚ ፓርቲዎችና በኢህአዴግ መካከል ካለው መሠረታዊ ልዩነት የተለየና ያነሰ አይሆንም ይህም የሚያሳየው የውስጥ ልዩነታቸውን ለጊዜው አለባብሰው በሆነ አጋጣሚ በጋራ ኢህአዴግን ለማሸስነዓዛ የሚችሉበት ዕድል ቢፈጠር አንኳ የጋራ አገራዊ አጀንዳ ሊያራምድ የሚችል አንድ መንግሥት ሊያቋቁሙ የማይችሉ መሆኑን ነው ምክንያቱም አንደዚህ ዓይነቶቹ የጠላቴ ጠላት ወዳዷዴ በሚል አጉል ቀመር የሚጣመሩ የፖለቲካ ኃይሎች የአብዮታዊ ዴሞክራሲ የሶሻል ዴሞክራሲና የሊበራል ዴሞክራሲ ቅልቅሎች ስለሆኑ አገሪቱን ወደ ሁለት ወይም ሦስት እንጂ ወደ አንድ አቅጣጫ ለመምራት የሚያስችል የጋራ አጀንዳ የላቸውም ስለዚህ በእነዚህ ተቃዋሚ ፓርቲዎች መካከል ይህንን ዓይነት መሠረታዊ ልዩነት መኖሩን ሕዝቡ ከተገነዘበው ኀብረብሔራዊ የሆኑና ያልሆነ ተቃዋሚዎች በአንድ ኀብረት ውስጥ አብሮ የመሥራትን ጉዳይ ትርጉም የለሽ ስለሚያደርገው ከአገራዊ አጀንዳ አንጻር ኀብረብሔራዊ ድርጀቶች ያላቸው የተሻለ አደንዳ ጐልቶ እንዳይወጣ አንድ ምክንያት ሆኗል ኀብረብሔራዊ ፓርቲዎች በዚህ ዓይነቱ ደካማ አስተሳሰብ በአገራዊ አጀንዳ ከማይመሳሰሏቸው ፓርቲዎች ጋር በተለመደው ሁኔታ በአንድ ኀብረት ውስጥ መሥራትን እስከቀጠሉበት ድረስም ከአገራዊ አጀንዳ አንጻር ያላቸው የተሻለ ዕድል ወደፊትም እንደደበዘዘ የሚቀጥል ይሆናል ኀብረብሔራዊ የሆኑትም ሆነ በአጠቃላይ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከአገራዊ አጀንዳ አንጻር በኢህአዴግ ላይ የጐላ የበላይነት እንዳይኖራቸው ያደረገው ምክንያት ጭፍን ተቃዋሚነት ያስከተለው ችግር ነው ተቃዋሚ ፓርቲዎች የወደፊቱ የህልውናችን ዋናው መሠረት የያዝናቸውን ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ አጀንዳዎቻችንን በሕዝቡ ውስጥ ማስረጽና አውነተኛ አማራጭ ፓርቲ ሆኖ መቅረብ መሆኑን በመዘንጋት ኢህአዴግን በጭፍን መቃወምና ማጥላላትን ዋነኛ አጀንዳችን አድርገን መያዛችን ተጠናክረን እንዳንወጣ አድርጐናል ኢህአዴግ ከአገራዊ አደንዳ አንጻር ብዙ ስስ ብልቶች ያሉት ድርጅት ነው በአንድ በኩል መንግሥታዊ ሥልጣን ላይ የሚገኝ ድርጅት በመሆኑና የሥልጣን የበላይነቱን አስጠብቁ ለመቀጠል ሲል የሚያራምዳቸው አንዳንድ አጀንዳዎች በተፈጥራቸው የሕዝብ ድጋፍ ሊያስገኙ የማይችሉ በመሆናቸው በሌላ በኩል ደግሞ የኢህአዴግ አባል ድርጅቶች መጀመሪያ አንወክሰዋለን ከሚሉት ብሔረሰባዊና አካባቢያዌ ጥቅም ተነስተው ቀጥለው ወደ አገራዊ አጀንዳምች የሚሻገሩ በመሆናቸው ከአገራዊ አጀንዳ አንጻር ደካማ የመሆናቸው ጉዳይ ከፍላጉጐትና ከዕውቀት ማነስ ሳይሆን ከአደረጃጀት ባህሪያቸው ጋር ተፈጥሯዊ ቁርኝት ያለው ነው አንድ አራሱን በብሔር ያደራጀ ፓርቲ ለሥልጣን ሲበቃ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ሌሎችን የሚያገልልና የሚያሳንስ አሠራር መከተሉ ስለማይቀር የሁሉንም ሕዝብ ድጋፍ የማግኘት ውስንነት መፈጠሩ የማይቀር ነው « ስለዚህ ተቃዋሚዎች ትኩረታችንን በዚህ የኢህአዴግ ስስ ብልት ላይ አድርገን አገርንና ሕዝብን በተሻለ ሁኔታ የሚጠቅሙ አገራዊ አጀንዳዎችን በተጨባጭ ለሕዝቡ በማቅረብ የአጀንዳና የሐሳብ የበላይነት ማግኘት ሲገባን መፍሱት ነ ተ ያደ ን ኢሚ ር መመር ትኩረታችንን ጭፍን ተቃውሞና ውግዘት ማቅረብ ላይ ስላደረግነው በተቃራኒጡ ኢህአዴግ እኛን አማራጭ ሐሳብ የሌለን አድርሦ እንዲከሰን ዕድል ፈጥረንለታል ከዚሁ ከጭፍን ፖለቲካ ማራመድ ጋር በተያያዘ ተቃዋሚዎች የትግላችንን የመጨረሻ ግብ ኢህአዴግን ከሥልጣን ማስወገድ አድርገን ስለምናቀርብና በዚህ ቅንት የተቀረፀው ደጋፊያችን የሆነው ሕዝብም ትግሉን የነዛ አውጭነት ወይም የአርበኝነት ትግል አድርጉ ስለሚያየው በገኝቦው ፓርቲና በተቃዋሚዎች መካከል ስለአለው የአገራዊ አደንዳ ልዩነት ትኩረት ሰጥቶ እንዳይከታተል አድርጉጐታል ደጋፊያችን የሆነው አብዛኛው ኀብረተሰብ ተቃዋሚዎች ከኢህአዴግ ጋር ያለንን ልዩነት በደፈናው አገርን የመውደድና የመጥላት ልዩነት አድርጐ ስለሚያየው በተቃዋሚዎች መካከል ያለውን ልዩነት ደግሞ የሣሃቀኛና የታማኝ ተቃዋሚ ልዩነት አድርጐ ስለሚያየውና እኛም በሕዝቡ የበለጠ ተቀባይነት ለማግኘት ስንል የምንጠቀምበት ስልት የተሻለ አገራዊ አጀንዳ ያለን መሆኑን አጉልተን በማሳየት ሳይሆን ኢህአዴግን ያለፍርሀትና በጭዓፍን በመቃወምና በማውገዝ ከሌላው የበለጥን መሆኑን በማሳየት ሆኗል አንዲህ ዓይነቱ የአስተሳሰብ ድክመትም የአገሪቱ ፖለቲካዊ ሁኔታ ከጥላቻና ከጭፍን ተቃውሞ ተላቆ የአማራጭ አጀንዳዎች ህ ትግል አሕንዳይሆን አድርጐታል ከዚሁ ጋር በተያያዘ ሊነሣ የሚገባው ሌላው ምክንያት የአወደድ ባይነት ዮፀፀህዘ የፖለቲካ ስልት ነው ይኸውም ተቃዋሚዎች ሰአገርና ለሕዝብ ይጠቅማሉ ብለን የምናምንባቸውን አገራዊ አጀንዳዎች በሳል በሆነ ሁኔታ ለሕዝብ ከማቅረብ ምንአልባትም ሕዝቡ ያልተገነዘበው ጉዳይ ናሮ አጀንዳዎቻችንን አልቀበለን የሚልበት አጋጣሚ ሲፈጠርም በአቋማችን ጸንተን በመገኘት ሕዝቡን በሂደት ለማሳመን ከመሞከር አንዳንድ ጊዜም ሕዝቡ ተገቢ ያልሆነ ስሜታዊ አቅጣጫ ሲይዝ ከሕዝቡ ጋር ተጋፍጠንም ቢሆን ሕዝቡን ወደ ትክክለኛው አቅጣጫ ለማስገባት የሚያስችል የአመራር ሚና ከመጫወት ይልቅ ብዙውን ጊዜ ሕዝቡ ሊያዳምጠው ወይም ለጊዜው ሊደሰትበት ይችላል ብለን የምናምንበትን ጉዳይ ነው መናገርና መሥራት እንፈልጋለን አንዳንድ ጊዜ በሕዝቡ ውስጥ የሚንሸራሽሩ አንዳንድ አስተሳሰቦች ትግሉንም ሆነ አገሪቱን ጐጂ መሆናቸውን ውስጣችን በደንብ እያወቀው ጭምር የሕዝብን አስተሳሰብ መቃወም የፖለቲካ ነውር አንደሆነ አድርገን በመቁጠር የተሳሳተን አቋም አስከ መቀበል የምንደርስበት ሁኔታ አለ ለእኛ ትልቁ ቁምነገር የጉዳዩ ትክክል መሆንና አለመሆን ሳይሆን ሕዝቡን ማስደሰቱና በስሜት ማስጨብጨጩብ ሆኖ ይታየናል ይህ የእወደድ ባይነት ባህርያችንም በተቃዋሚው ጐራ ውስጥ የምንገኝ የፖለቲካ መሪዎች ሕዝቡን ወደ ትክክለኛው አቅጣጫ የምንመራ አውነተኛ የፖለቲካ መሪዎች ሳንሆን በሕዝብ ጊዜያዊ ስሜት የምንመራ አወደድ ባዮች አድርጐናል ቅንጅት ምርጫ ን ተከትሎ ፓርላማ ላለመግባትና አዲስ አበባ መስተዳድርን ላለመረከብ የወሰነውም በራሱ ውሣኔ መተማመን አቅቶት የዚህ ዓይነቱ የእወደድ ባይነት ፖለቲካ ሰለባ በመሆኑ ነው በወቅቱ ለሰቅንጅድት የበለጠ ያሳስበው የነበረው ትልቁ ቁምነገር ለሕዝቡና ለትግሉ የሚጠቅም ትክክለኛ ውሳኔ መወሰንአለመወሰነ ሳይሆን ሕዝቡ ለጊዜው ይወደዋል ተብሎ የሚታሰበውን አቋም አራምዶ ከጊዜያዊ ወቀሳና ትችት ነዓ ሆኖ መገኘት ነበር ዘሪሁን ተሾመ እንዲህ ዓይነቱ ሕዝቡን በስሜታዊና ጊዜያዊ ጉዳይ በማስጨብጨብ ጀግና መስሎ ድሱት መታየት በወደፊቱ የትግሉ ህልውናና የዩ ፌፈሠጓጁችኀ ወዌ ቄዜ አደጋ ይዞ ሊመጣ እንደሚችል ማከየፍ አይቸልም ቸብ ግ ሽክ ጳው እነዚህ ከዚህ በላይ ያነሳቹ ቸው ከጭፍን ተቃዋሚዎች በኢህአዴግ ላይ የጐላ የሐሳብ የበላይነት እንዳናገኝ ያደረጉን መሰናክሎች ሆነውብናል። ወደፊትም እነዚህን መሰናክሎች ከፊታችን ጠራርገን አስወግደን ምክንያታዋዊ ሠለቲካ ማራመድ እስካልቻልን ድረስ ድርጅታዋ ጥንካሬአችን ደካማ እንደሆነው ሁሉ ከአገራዊ አጀንዳ አንጻርም እየተዳከምን መምጣታችን አይቃቀርም በወቅቱ የአገራችን ፖለቲካ እያየናቸው ያሉ አንዳንድ ምልክቶችም ይህንነ ነው የሚያረጋግጡት በአገርና በሕዝብ አንድነት ጉዳይ ላይ ከኢህአዴግ የበለጠ አጀንዳ አለን ብለን ስንመጻደቅ የኖርን ኀብረብሔራዊ የሆን ተቃዋሚ ፓርቲዎች ቀስ በቀስ ከአገርና ከሕዝብ አንድነት ጋር የተያያዙ አጀንዳዎችን ሳይቀር በኢህአዴግ እየተነጠቅን እንገኛለን ተቃውሞ ጋር የተያያዙ ስልቶች ከማንኛውም ጉዳይ ጋር በተያያዘ ኢህአዴግን በጭፍን ለመቃወም እየታየ ካለው ፍላጐተ ከመነጨ በቅርቡ በሶማሊያ ጉዳይ እንደታየው ፀረኢትዮጵያ አቋም ያላቸውን ኅይሎች ጭምር በመደገዛ አጉል የፖለቲካ ጨዋታ ውስጥ ለመግባት እየተሞከረ በመሆኑ ቀስ በቀስ ኢህአዴግ የአገር አንድነት ጠበቃ ሆኖ የመቅረብ ፅድሉ እንዲሰፋ ተቃዋሚዎች ራሳችን ሁኔታዎቹን እያመቻቸንለት እንገኛለን ቀደም ሲል ተቃዋሚዎች በሕዝብ ዘንድ ተቀባይነት እንድናገኝ ያስቻለን አንዱ አጀንዳ በአገሪቱ የትምህርት ፖሊሲ ላይ የነበረን አቋም ቢሆንም ኢህአዴግ በግልጽ ባይናገረውም ቀስ በቀስ በዚህ ረገድ የነበሩንን አጀንዳዎች ቀምቶናል ከከተማ ልማትና ከመሠረተ ልማት መስፋፋት ጋር የምናነሣቸው አጀንዳዎችም ኢህአዴግ ቀስ በቀስ የራሱ አያደረጋሻው በመምጣቱ በፃደት ተቃዋሚዎችና ኢህአዴግ ቦታችንን የመቀያየር አዝማሚያ ውስጥ ስንገባ እየታየ ነው የሚገርመው ራሳችን ተቃዋሚዎች ስናራምደው የነበረውን አጀንዳ ኢህአዴግ ሲያራምደው ስናይ ተቃዋሚዎች አንዲህ ዓይነቱን አጋጣሚ የመስመራችንን ትክክለኛነት ማሳያ አድርገን ልንጠቀምበት ሲገባ በተቃራኒው የራሳችንን የቀድሞ አጀንዳ ጭምር ተፃረን ስለምንቆም የተቃዋሚዎች አጀንዳ ኢህአዴግን መቃወም ብቻ ነው እያለ ኢህአዴግ በተደጋጋሚ የሚያቀርብብንን ክስ ራሳችን ይበልጥ እያጠናከርነው መጥተናል ሌላውና ሳይጠቀስ ሲታለፍ የማይገባው በተቃዋሚዎች ዙሪያ የሚታየው ድክመት በተለምዶ አነጋገር ዘረኝነት የምንለው አካባቢያዊ ስሜት ነው ተቃዋሚዎች ብዙውን ጊዜ ገዥውን ፓርቲ በዘረኝነትና በጠባብነት ስንከስ የምንደመጥ ቢሆንም ወደ ውስጣችን ገባ ብሎ ላየን ሰው ግን ችግሩ በእኛም ውስጥ የበለጠ ስር የሰደደ ሆኖ ይገኛል በይፋ ባንናገረውም ኀብረብሔራዊ አደረጃጀት ያለንና ከማንም በላይ ሰአገሪቱ አንድነት ጠበቃ ነን ስንል የምንደመጠው ፓርቲዎች ውስጥ ውስጡን በብሔርብሔረሰብ ደረጃ የተደራደውን ፓርቲ ሁሉ ሥልጣን ላይ ያለም ይሁን ተቃዋሚ በጥቅሉ ጐበኛ ጠባብና አገር ከፋፋይ አድርገን ነው የምናየው በዚህ ምክንያት አንዳንዶቹ ኀብረብሔራዊ አደረጃደት ያላቸው ተቃዋሚ ፓርቲዎች ኀብረብሔራዊ ካልሆኑ ፓርቲዎች ጋር በአሁነ ወቅት አብረው ለመሥራት ሲሞክሩ የሚታዩት በእውነት አብሮ ለመሥራት የሚያስችል የጋራ አጀንዳ አለን ብለው በማመን ሳይሆን ኢህአዴግን ለመጣል በሚደረገው ትግል መሮድሱት ለጊነከኬው ልንጠቀምባቸው እንችላለን ከሚል የአጉል ብልጣ ብልጥነት ፍላጐት በመነጩ ነው ማለት ይቻላል በተመሳሳይ ሁኔታ አንዳንዶቹ ራሳቸውን በብሔርብሔረሰብ ደረጃ ያደራጁ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ብዙውን ጊዜ በአፋቸው ሲናገሩ የሚደመጡት የተለየ ቢሆንም ኀብረብኤራዋዊ የሆነትን ፓርቲዎች ብቻ ሳይሆን ማንኛውንም የመፃል አገርና የሰሜን ሰው የሚመራውን ፓርቲ ከኢህአዴግ ወይም ከህወፃት ነጥለው አያዩትም ለአንዳንዶቹ የኦሮሚያና የደቡብ ድርጅቶች አቶ መለስ ዜናዊ ኢንጂነር ኃይሉ ሻወሀልም ሆነ ልደቱ አያሌው ሁሉም የነፍጠኛው ሥርዓት ርዝራፐችና ተቀጥላዎች ተደርገው ነው የሚታዩት ሌላው ቀርቶ ኀብረብሔራዊ አደረጃጆት ባለው የተቃዋሚ ጐራ ውስጥ በሚገኙ አንዳንድ ሰዎች አመለካከት ከሸዋ ያልተወለደ ሰው ዛሬም እንደ ትናንቱ የኢትዮጵያ ሥርወ መንግሥት ወራሽ የመሆን መብት እንዳለው ተደርጐ አይታይም በአንዲህ ዓይነቶቹ የወቅቱን ትግል እጅግ በጠበበ አመለካከት የሥልጣን ጥያቄ ብቻ አድርገው በሚያዩ አንዳንድ ሰዎች ዐይንም አቶ መለስ ዜናዊም ሆኑ ልደቱ አያሌው የሸዋን ሥርወ መንግሥት የሚቀናቀነ ሰሜነኞች ተደርገው ነው የሜታዩት በቅንጅት ውስጥ የተፈጠረውን መከፋፈል ተከትሎ በተካሄደው የአሉባልታ ዘመቻ የዚህ ጽሑፍ ጸሐፊ በግለሰብነቱ ብቻ ሳይሆን በወሎየነቱ ጭምር ሲሰደብ ያየነው ያለምክንያት ሳይሆን ከዚሁ ከዘረኝነት በሽታ ጋር በተያያዘ ነው ተቃዋሚዎች ደፍረን በግልጽ ባንናገረውም አንዲህ ዓይነቱን ለኛው ክፍለ ዘመን ፖለቲካ የማይመጥን አሳፋሪ ገመና በውስጣችን ይዘን ስለ ዴሞክራሲ ሥርዓትና ስለ አገር አንድነት ጠበቃ ነን እያልን ስንመጻደቅ አእንታያለን በአጠቃላይ ተቃዋሚዎች ግልጽ በሆነና በማያከራክር ሁኔታ ከድርጅታዊ ጥንካሬ አንጻር ከኢህአዴግ ጋር ሊነፃፀር በማይችል ደካማ ደረጃ ላይ የምንገኝ ነን ከአገራዊ አጀንዳዎች አንጻር ኀብረብሔራዊ አደረጃጀት ያለን ተቃዋሚ ፓርቲዎች ቢያንስ በወረቀት ላይ ከኢህአዴግ የተሻለ ጥንካሬ ላይ የምንገኝ ቢሆንም ትግሉን የምናካሂድበት ስልት በተጨባጭ አገራዊ አጀንዳዎችን መሠረት ያደረገ አንዲሆን ለማድረግ ባለመቻላችን በዚህም ረገድ በኢህአዴግ ላይ ጐልቶ የሚታይ የበላይነት ማግኘት አልቻልንም ተቃዋሚዎች በአነዚህ መሠረታዊና መዋቅራዊ ድክመቶቻችን ዙሪያ ግልጽና ጥልቅ ውይይት አካሂደን ራሳችንን የማስተካከልና የማደስ አቋም በድፍረት ካልወሰድን በስተቀር በአሁኑ ወቅት አያራመድነው የምንገኘው አቋምና ስልት ወደምንፈልገው ውጤትና ግብ ሊያደርሰን ይቅርና ለህልውናችን መጥፋት ሰፊ በር የሚከፍት የፖለቲካ ጨዋታ ነውና ብልህና አስተዋይ አመራር ካላገኘ በስተቀር አደጋው የከፋ ይሆናል በተልፈሰፈሰ ሁቤጌታም ቢሆን ድርጅታዊ ህልውናን አስጠብቅ መቀጠል የሚቻል ቢሆንም ተቃዋሚዎች በውስጣችን ያለውን መሠረታዊ የአስተሳሰብና የባህሪ ድክመት አስወግደን አሁን ከምንገኝበት ደካማ ደረጀ በብዙ ርቀት ተጠናክረን መውጣት የማንችል ከሆነ ግን ገዥው ፓርቲ ወዶም ሆነ ተገዶ ሰላማዊ የሥልጣን ሽግግርን እንዲቀበል ማድረግ አንችልም ከአመራር ብቃት ከአባላት ጥራትና ከውስጣዊ ድርጅታዊ ጥንካሬ አንጻር ገኝዥውን ፓርቲ በልጠን እስካልተገኘን ድረስ ሁልጊዜም አሱ በፈለገው ጊዜና ሁኔታ የሚያዳክመንና የሚበታትነን ከመሆን ያለፈ ሚና አይኖረንም መፍትፄው ይህ እንዳይሆን የሚያስችለንን አጠቃላይ ድርጅታዊ ብቃት መፍጠር ነው እንጂ ገዥውን ፓርቲ ለድክመታችን ተጠያቂ አድርገን መቀጠሉ የትም አያደርሰንም መርሉነት ዐ ያራሥቃዎሜ ፖርሮኗጀዎቅቻ ፖቃታፀብረፖ ጥሥፖሩራ በተቃዋሚው ጎራ ዙሪያ በሚገኘው ኀብረተሰብ አንደ ኀብረት የመባጠር ጥያቄ ያለማቋረጥ ዴጋግሞ የሚነሣና ትኩረት የሚስብ ጥያቄ አለ ማለት አይቻልም እንዲያውም ከቅርብ ዓመታት ዐዲህ የተቃዋሚዎች ኀብረት የመፍጠር ጉዳይ ሌላ አማራጭ የሌለውና ትግሉን ለውጡውጤት ለማብቃት ብቸኛ መናባናት ተደርጐ ስለሚታይም ተባበሩ ወይም ተሰባበሩ በሚል ለሌሎች አማራጮች ዕድል በማይሰጥ የከረረና የጠበበ መፈክር ታጅቦ ሲቀርብ ይታያል ተቃዋሚዎች ሲቻል ቢተባበሩ ሳይቻል ደግሞ ላይሰባበሩ ተከባብረው በተናጠል ቢዙ የሚሻል ቢሆንም ተባበሩ ወይም ተሰባበሩ የሜለው ምክንያታዊ ያልሆነ መፈክር በአንድ በኩል የሕዝቡ የግፊት መሣሪያ በሌላ በኩል ደግሞ የብልጣብልጥ ፖለቲከኛች መወደጃና መንጠላጠያ ሆኖ እያገለገለ ይገኛል በቪህም ምክንያት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ለአለፉት ዓመታት የፈጠሯቸው ከዘጠኝ የማያንሱ የተለያዩ ኀብረቶች ከአንድ ወይም ከሁለት ዓመት በላይ ዕድሜ ሳይኖራቸው ያለ ውጤት ፈርሰዋል አነዚህ ሲመሠረቱ የሕዝብን ቀልብ ስበው የነበሩ በርካታ ኀብረቶች ለምንና አንዴት ያለ ውጤት ሊፈርሱ እንደቻሉ ግን እስካሁን አንድም ጊዜ ለመገምገም ያልተሞከረ ቢሆንም ዛሬም አንደትናንቱ ተባበሩ ወይም ተሰባበሩ የሚለው ስሜታዊና ትርጉም የለሽ ጥያቂ ተጠናክሮ ቀጥሏልኢዴአፓ ክናባል ኀብረትን የመፍጠር ጥያቄ በሕዝብ ዘንድ ተወዳጅ ፀህሆ የሆነ ጥያቄ ከመሆነኑም በላይ ጥያቄው በራሱ ቅንና ተገቢ በመሆነ ምክንያት የፖለቲካ ሰዎች ገንቢ በሆነ ሁኔታም ቢሆን አስካሁን ሊተቹት ሲደፍሩ አልታየም በዚህም ምክንያት ከአሉባልታ ቀጥሎ ተባበሩ ወይም ተሰባበሩ አንደሚለው ስሜታዊ ጥያቂ ለተቃዋሚው ጐራ መዳከም ምክንያት ሆኖ ሊጠቀስ የሚችል ሌላ ችግር አለ ማለት ያስፐግራል የጎኀጎብረት ጥያቄ በተደጋጋሚ እንደታየው በራሱ ውጤታማ ለምን መሆን አንዳልቻለ ውጤታማ አለመሆነኙ በትግሉ ላይ ያስከተለው ችግር ምን እንደሚመስልና ከዚህ ችግር ተላቅቆ ውጤታማ አንዲሆን የሚያስችሉት መናተሄዎችም ምን እንደሆነ አንደሚከተለው ለማየት ልሞክር የመጀመሪያው በኀብረት ጥያቄ ዙሪያ የሚታየው ችግር የተቃዋሚው ጉራ ደጋፊ የሆነጡ ኀብረተሰብ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በመካከላቸው ያለውን ልዩነትና አንድነት ግምት ውስጥ ሳያስገባ ሁሉም ተቃዋሚ ፓርቲዎች በአንድ ኀብረት ውስጥ እንዲካተቱ መፈለጉ ነው ተቃዋሚ ፓርቲዎችም የደጋፊያኛውን ግፊት መቋቋም እየተሳናቸው በትግል ስልት በአደረጃደት ቅርዕ በፖለቲካና በኢኮናሚ ፕሮግራም ይዘት ከማይመስሏቸውና ከድርጅት አቅም አንጻርም ከማይመጣጠኗሻቸው ፓርቲዎች ጋር በአንድ ኀብረት ውስጥ ለመካተት መጮመሞክከራሻው ነው ከላይ በሌላ ርእሰጉዳይ ለማየት እንደሞከርኩት ከባህሪና ከፖለቲካ ባህል አኳያ ያላቸው ልዩነት እንደተጠበቀ ሆኖ በአገራችን የሚገኙ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በትግል ስልት በአደረጃጀት ቅርዕም ሆነ በአገራዊ አጀንዳ ይዘት ጉራማይሌ ናቸው ፀዘክሎቻሱ እስካሁን በነበረ ሄዶዩት በፍፈናው የሥርዓቱ ተቃዋሚ መሆን ዋና የሥመተባበሪሆ አሾደንዳ ተፍርጐ ስለሚታይ የትጥቅ ትግል አካሄዳለሁ የሚለው በሰላሣዊ ሥንገኖ ከሚሜሥፅለቡ በጭ አገር በስፍት ላይ የሚገኘው አገር ውሰጥ አፍ ገለ ከሜገነው በብኬር ማንነቱ የተደራድው ኀብረብሔራዊ ሆኖ ከተፍረጀዙ ለአንፍ ክአል ነፃጎት አታገላለሁ የሚለው ለኢትዮጵያ አንድነት እብገላለሁ ከሚለበ ሕገመንግሥቱ ሙሉ በሙሉ በተግባር መዋል አለበት ብሉ የሣፈሆምነ ሕገመንግሥተ ተቀዶ መሥጣል አለበት ከሚለው መራት የመንግሥት ። ናዣ ዮተጥል የሚለውጡ መራት ሊስጥ ሊለወጥ ይገባዋል ከሚለው ጋር ተደበላልቆ አንፍ ኀብረት ሁስጥ እንዲካተት ሊሞክር በመኖሩ የኀብረት ጥያቄ ለውጤት መብቃት ሳዶችል ተርዚርል አንዳንዶቹ ኀብረብሔጤራዊ አደረጃጀት ያላቸው ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከሌሎቹ በብሔኤር ማንነት ከተደራጁ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በሁለንተናዊ መልኩ ያላቸው ልዮዩነት ከገሣኘጠጡ ፓርቲ ጋር ካላቸው ልዩነት የተለየ ወይም የጠበበ አይደሰለም ሌላ ቀርቶ አገር ውስጥ በሰላማዊ መንገድ ትግላቸውን እያራመዱ በሚገኙት በአንዳንድ ተቃዋሚ ፓርቲዎች መካከል ኢህአዴግን ከመቃወምና ኢህአዴግን ከሥልጣን ለማስወገድ በጋራ ከመታገል ያለፈ ወደፊት መንግሥት ለመሆን ቢበቁ በጋራ ሊያስፈጽመ ት የሚችሉት የጋራ አገራዊ አጀንዳ በመካከላቸው አለ ማለት አይቻልም በአነዚህ ፓርቲዎች መካክል ዛሬ ተፈጠሩ የተባሉ ኀብረቶች ነገ ፈረሱ ሲባሉ የምንሰማውም ያለ ምክንያት ሳይሆን የሥርዓቱ ተቃዋሚ በመሆናቸው ብቻ አንጂ እውነተኛና ትክክለኛ የአስተሳሰብና የዓላማ አንድነት ኖሮአቸው ከመጀመሪያው የተመሠረቱ ኀብረቶች ባለመሆናቸው ነው በቅርቡ በተለያዩ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጥምረት ተመሠረተ የተባለው መድረክ ውስጥ አብዮታዊ ዴሞክራት የነበሩት የቀድሞ የኢህአዴግ ባለሥልጣናት ሊበራልና ሶላል ዴሞክራት ነን ከሚሉት ሌሎች ተቃዋሚዎች ጋር በአንድ ኀብረት ውስጥ ታቅፈው ለመሥራት ሲሞክሩ መታየታቸውም የዚሁ የጠላቴ ጠላት ወዳጀ ነው የሚል አመለካከት መሠረታዌ ድክመት መገለጫ ነው ድርጅቶቹ ከዚህ በላይ በጠቀስናቸው ነጥቦች የተለያዩ ከመሆናቸውም በተጨማሪ ብረት የሚመሠርቱት ተመጣጣኝ ድርጅታዊ ጥንካሬ ኖሯቸው ስላልሆነ አንዳንዶቹ ኀብረቶች መሬት ላይ የሚጨበጥና የሚዳሰስ እንቅስቃሴ በሚያደርጉ ፓርቲዎች የተመሠረቱ ሳይሆነ የግለሰቦች ስብስብ ናቸው ማለት ይፓላል በተለይም አንድ ጊዜ ፓርቲ ከመሠረቱ በኋላ በሕዝቡ ውስጥ ገብተው የሚጨበጥ ሥራ ለመሥራት ያልቻሉ የፖለቲካ መሪዎች አብዛኛውን ጊዜ በአገሪቱ ፖለቲካ ተሰሚነት ለማግኘት የሚጥሩት በኀብረት ስም በሚቋቋም ስብስብ ውስጥ የአመራር ቦታ ላይ በመንጠላጠል ሲሆን ይታያል እንደዚህ ዓይነቶቹ ግለሰቦች የሚመራፕው ኀብረቶች ቀድሞውንም በሕዝብ ውስጥ ሕይወት ባላቸው ፓርቲዎች የተመሠረቱ ስላልሆነ በአቷቋራጭ ሥልጣን ለመያዝ የሚያስችላቸው የሽግግር ወይም የአንድነት መንግሥት ምሥረታ ጥያቄ ለኢህአዴግ ከማቅረብ አልፈው ጉግሉን የሚያጠናክር ተጨባጭ ተግባር ሲያከናውነ አይታዩም በዚህም ምክንያት በተወሰነ ደረጃ በራሳቸው ተጠናክረው ሊወጡ የሚችሉ አንፃራዊ ጥንካሬ ያላቸው መድሉት ፓርቲዎች ሳይቀሩ ኀብረቱን ለግል ዝናቸውና ጥማጥው መንጠላጠያነት በሚጠቀመበጉጐ ሰዎች ታናነው አብረው ለመዳከም የሚገደዱበት ሁኔታ ደጋግሞ ታይድል ስለዚህ ወደፊት እንዲፈጠሩ የምንፈልጋቸው የተቃዋሚ ፓርቲዎች ኀብረቶች እንደ አለፉት ኀብረቶች በተመሠረቱ ማግስት በነው እንዳይጠፉ ከተፈለገ ተቃዋሚነትን ብቸኛ መስፈርትና መመዘኛ አድርገው ሊመሠረቱ አይገባም በመካከላቸው ያለውን አንድነትና ልዩነት ከሕዝብ ግፊት በፀዳ ስሜት በአግባቡ በመገምገም በአደረጃጀት ቅርፅና በትግል ስልት ከሚመስሏቸውና በፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ አጀንዳዎች ከሚቀራረቧቸው ፓርቲዎች ጋር ብቻ ኀብረት ሊፈጥሩ ይገባል በአነዚህ መሠረታዊ መስፈርቶች መቀራረብና መመሳሰል በማይታይባቸው ፓርቲዎች ኀብረት ለመፍጠር ብቻ ተብለው የሚመሠረቱ ኀብረቶች ተጠናክረው በመውጣት ለውጥ ለማምጣት የማይችሉ ከመሆናቸው በላይ በሆነ አጋጣሚ የመንግሥት ሥልጣንን የሚጨብጡበት ዕድል እንኳን ቢያገኙ መልሰው እርስ በርሳቸው ወደ አዲስ የትግል ግብግብ ውስጥ ከመግባት አልፈው አገሪቱን በብቃትና በሰላም አረጋግተው ሊመሩ የሚችሉበት ዕድል ይኖራል ብሎ ማሰብ የዋህነት ነው ምንም ዓይነት ጥቅም በማይገኝበትና መሥዋዕትነት በሚያስከናል የተቃዋሚነት ሚና ላይ እያሉ ልዩነቶቻቸውን ማቻቻል የተሳናቸው የዚህ ዓይነቶቹ የይስሙላ ኀብረቶች በርካታ የፖለቲካም ሆነ የኢኮኖሚ ጥቅሞችን ሊያስገኝ በሚችል የመንግሥት ሥልጣን ላይ ሲተመጡ ተቻችለው ይሠራሉ ብሎ ማሰብ የማይቻል ነው ዋናው የጋራ አጀንዳቸው ኢህአዴግን ከሥልጣን ማስወገድ ሆኖ አስክከተጠለ ድረስ ኢህአዴግ ከሥልጣን ተወግዶ የጋራ አጀንዳ መሆነ ሲቀር በመካከላቸው ያለው ልዩነት ፈጦ መውጣቱና አርስ በርስ ለመበላላት ምክንያት መሆነ የማይቀር ነው ተቃዋሚዎች እንኳንስ የመንግሥት ሥልጣን በአጃቸው ገብቶና ገና ሥልጣን በአጃችን ሊገባ ይችላል ብለው ገምተው በነበረበት በ ምርጫ አንዳቸው ሌላቸውን አስቀድመው ለመዋጥ ያደረጉት ጥረት በቅንጆት ውስጥ በገሃድ ታይቷል በትጥቅ ትግልና በተቃራኒው በሰላማዊ ትግል የሚያምኑ ፓርቲዎች ትግላቸው በምን ሕጋዊ መሠረት ተቀናጅቶ ሊካፄድ ይችላል የሚለው ጥያቄ እንደተጠበቀ ሆኖ በጋራ ትግላቸው ለድል የሚበቁበት አጋጣሚ ቢፈጠር አንኳን ስለ ዴሞክራሲ ስለ መድብለፓርቲና ስለ ምርጫ ሥርዓት መኖር ተመሳሳይ አቋም ሊያራምዱ ይችላሉ ብሎ መጠበቅ ከራሳችን አገር ታሪክና ልምድ ጋር የማይጣጣም ስህተት ነው ለነፃነት እንታገላለን የሚሉትና ለአገር አንድነት አንታገላለን የሚሉት ፓርቲዎችም ከድል በኋላ በጋራ የሚመሩት መንግሥት ይቅርና በጋራ የሚኖሩበት አገር ይኖራቸዋል ብሎ ማሰብ ያስቸግራል በተመሳሳይ ሁኔታ የብጤር አደረጃጀትን የሚከተሉና ኀብረብሔራዊ አደረጃጀትን የሚከተሉ ፓርቲዎችም ከድል በኋላ የአገሪቱን ሕገመንግሥትና ፌደራላዊ አደረጃጀት በተመለከተ በአንድ ጥምር መንግሥት ሥር አብሮ የሚያሠራ አቋም ይኖራቸዋል ብሎ መገመት አስቸጋሪ ነው አንድ ኀብረ ብሔራዊ አደረጃጀት ያለው ድርጅት በአገር ደረጃ የበላይነቱን ለማረጋገጥ የሚሠራ የመሆነን ያህል በብሔር ደረጃ የተደራደው ድርድትም በብሔሩ ውስጥ የበላይነቱን ለማረጋገጥ ስለሚሰራ ሁለቱ አደረጃደቶች በአንድ ፀፀዮሱት ንግሥት ውስጥ አብር ለመሥራት የሣያስችል ተፈጥራዊ ተቃርኖና አላቸውቡ ይህም በመሆነ ነጡ ኢህአፍግ ኢትዮጵያን ከተቆጣጠረ በኋሏሳ ኀብረብኬራዌዊ አደረጃጀት የነበረዙን ኢህዴንን ጠፍ አማራ ዮፍርቦትነት ማለትም ብአዴንነት ለመተየር የተገዩጻፍዐፀ ምክንየቱም ኢህዞ። ፕሮፌሰር በየነ እንዲህ ዓይነቱን የፖለቲካ ጨዋታ ሥራዬ ብለው ስለያዙት በአሁነ ወቅት የሐድያ ድርጅትን በሊቀመንበርነት የደቡብ ኀብረትን በበላይ ጠባቂነት ኢዲኃህን በሊቀመንበርነት የኢትዮጵያ ሶጓል ዲሞክራቲክ ፓርቲን በሊቀመንበርነት በቅርቡ የተቋቋመውን መድረክ በሥራ አመራር አባልነት እየመሩ ይገኛሉ ከሁሉም በላይ የሚገርመው የተለያዩ ኀብረቶችን ያለ ገደብ በመምራት ሻምፒየን መሆናቸው አልበቃቸው ብሎ በአንድ አገር ውስጥ ሁለት ወጥ ማንነት ያላቸው ፓርቲዎችን በአንድ ጊዜ በመመራት ምንአልባት በዓለም የመጀመሪያው ሰው ሆነዋል ቢጠቅምም ባይጠቅምም የተለያዩ የፓርቲ ኀብረቶችን መምራት የሚቻል ቢሆንም አንድ ሰው በአንድ ጊዜ የሁለት ወጥ ማንነት ያላፐው ፓርቲዎች መሪ መሆን የሚችልበት ሁኔታ በእኛ አገር ሕግ አንዴት አንደተቻለ አጠያያቂ ቢሆንም ከፖለቲካ አንጻር ግን ፈጽሞ ሊሆን የማይገባው ነው ምክንያቱም እንዲህ ዓይነቱ አሠራር በፖለቲካ ያስኬዳል ከተባለ አንድ ሰው በአንድ ጊዜ የኦፍዴንና መየሱት የመኢአዮ ወይም የህወፃትና የመኢአድ አባል መሆን ይችላል እንደ ማለት ነው አንድ ሰው በአንድ አገር የፖለቲካ ጉዳይ ላይ ሁለት ዓይነት አቋም ሊያራምድ ስለሣይችል የሁለት ርቲ መሪ ለመሆን የሚያስችለው ምንም ዓይነት አሳማኝ ምክንያት አይናርም በአጠቃላፅ ከዚህ በላይ ለመዘርዘር የሞከርካቸው ነጥቦች ለኀብረት ጥያቂ አለመሳካት በምክንሆትነት ሊጠቀሱ የሚችሉ በሆኑም ዞሮ ዞሮ የትግሩ መሠረታዊ ምንጭ ትግሉ በበላይነት እየተመራ የሚገኘው የግራው የፖለቲካ ባህል በተጠናዉታቸጡ ሰት ከሠሆነ ጋር የተያያዘ ሃው የግራ ፖለቲካ የተጠናወታቸው ሰዎች በጋራ ጉዳይ አብሮ ከመስራትና ከመቻቻል ይልቅ የሴረኝነት የመጠላለፍና የመጠፋፋት ተግባር ላይ ስለሚያተኩሩ የወቅቱ ትግልም ከዚህ ተጽዕኖ በቀላሉ መላቀቅ አልቻለም ወደፊት የተሻለና ለውጤት የሚበቃ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ኀብረት መፍጠር ይቻል ዘንድ ከሕዝብ ጊዜያዊና ስሜታዊ ግፊት የጸዳ በበቂ ጥናት ላይ የተመሠረተ መሠረቱን አገር ውስጥ ያደረገ አውነተኛ ተግባራዊ እንቅስቃሴ የሚያደርጉና ተመጣጣኝ ድርጅታዊ ጥንካሬ ያላቸው ፓርቲዎችን ያቀፈ የግልጽነትና የተጠያቂነትን መርህ የሚያከብር ለግለሰቦች የዝናና የሥልጣን ምኞት መንጠላጠያ የማይሆን ፓርቲዎች በአደረጃደት ቅርፅና በአገራዊ አጀንዳዎች ያላቸውን መቀራረብ መሠረት ያደረገ ትርጉም ያለው ኀብረት አንዲመሠረት የሚያስችል ጥረት መደረግ አለበት እነዚህን መስፈርቶች የሚያሟላ ኀብረት በአርግጠኛ ነት ለመፍጠር እንዲቻልም ተባበሩ ወይም ተሰባበሩ የሚለውን ምክንያታዊ ያልሆነ ግፊት ለጊዜው ረገብ አድርጐ ለጠንካራ ኀብረት መፈጠር መሠረት የሚሆነ ጠንካራ ፓርቲዎች በቅድሚያ እንዲኖሩ ተገቢ ዕድልና ፋታ መስጠት ያስፈልጋል ኢዴአፓ ቁጥር መድሱት በአገራችን የፖለቲካ መድረክ አከራካሪ ከሆነ ዋና ዋና ጉዳዮች ውስጥ አንዱ የትግል ስልት ጥያቄ ነው ደርግ ሥልጣን ላይ በወጣ በመጀመሪያዎቹ ጥቂት ዓመታት በኀቡአም ሆነ በይፋ በአገሪቱ የሚንቀሳቀሱ ጥቂት ፓርቲዎች ስለነበሩ በትግል ስልት ዙሪያ የነበረው ክርክር በዚያው መጠን የጋለ ነበር ቢያንስ ኢህአፓ መኢሶንና ህወፃትን የመሰሉ ድርጅቶች በየፊናቸው አቋም ይዘው የሚከራከሩባቸው አማራጭ የትግል ስልቶች ነበራቸው ኢህአፓ በከተማ የአመፅ ትግል መኢሶን ከደርግ ጋር አብሮ በመሥራት በሚደረግ ትግል ህወሃት ደግሞ ከገጠር ወደ ከተማ በሚካፄድ የትጥቅ ትግል ላይ የየራሳቸው ስልት ነበራቸው ቆዬት ብሎ ደርግ የፖለቲካ ፓርቲዎችን እንቅስቃሴ የሚከለክል አዋጅ በይፋ ካወጀና በተለይም ቀይ ሽብርን ማፋፋም ከደመረ በጊላ ግን ብቸኛው አማራጭ በትጥቅና በአመፅ መታገል ስለነበር በጉግል ስልት ዙሪያ በጎላ ሁኔታ የሚያከራከር አማራጭ ሐሳብ አልነበረም ጉዳዩ የበለጠ አከራካሪ ሆኖ እንደገና የወጣው ኢህአዴግ ሥልጣን ከያዘና የመደራጀት መብት ሕገመንግሥታዊ ዕውቅና ካገኘ በኋላ ነው ከዚያ ወዲህ በፖለቲካ መድረኩ አከራካሪ ሆነው የቆዩት የትግል ስልት አማራጮች የትጥቅ ትግልና የሰላማዊ ትግል የሚሉት ሲሆኑ አልፎ አልፎ ሁለገብ የሚል የትግል ስልትም በአማራጭነት ሲቀርብ ይታያል የአነዚህ አማራጭ ስልቶች ባህሪና ምንነት ብዙም በማያከራክር ሁኔታ በግልጽ የሚታወቅ ቢሆንም ሁሉም ተቃዋሚ ፓርቲዎች በአነዚህ አማራጭ የትግል ስልቶች ዙሪያ ጠንካራና የጠራ አመለካከት አላቸው ማለት ግን ያስቸግራል በዮለይም አብዛኛዎቹ ሰላማዊ ትግል እናካሂዳለን የምንል ኃይሎች በሰላማዊ ትግሉ ላይ የያዝነው አቋም ከልባዊ እምነት የመነጨ አለመሆኑ ለትግሉ በሚፈለገው መጠን አለመጠናከር አንዱ ምክንያት ነው ማለት ይቻላል ከአገራችን ወቅታዊ ተጨባጭ ሁኔታ አንጻር የትኛውን የትግል ስልት ማራመድ ተገቢና ትክክል እንደሚሆን ከማየታችን በፊት በቅድሚያ ትግል የሚለውን ቃል ለእኛ አገር ወቅታዊ ሁኔታ መጠቀም ተገቢ ስለመሆንና አለመሆኑ ለማየት ብንሞክር የተሻለ ይሆናል ምክንያቱም አንዳንድ ሰዎች ትግል የሚለውን ቃል ከሰላማዊ ሁኔታ ጋር ተፃዛራሪ እንደሆነ አድርገው ስለሚያስቡ ጉዳዩን ግልጽ አድርጐ ማሰለፉ ተገቢ ይሆናል የፖለቲካ መብቶች ሙሉ በሙሉ በሕግና በተግባር በተከበሩባቸውና ሰላማዊ የሥልጣን ሽግግር የተለመደ ባህል በሆነባቸው አገሮች የፖለቲካ ሥራ የሚከናወነው በውይይት በድርድር በክርክርና በምርጫ ፉክክር ብቻ በመሆኑ በዚህ ዓይነት ተጨባጭ ሁኔታ ውስጥ ባሉ አገሮች ትግል የሚለው ቃል ጥቅም ላይ ሲውል አይታይም ይዋልም ቢባል ተገቢ አይሆንም ምክንያቱም በእነዚህ አገሮች የፖለቲካ ተዋናዮች ተግባራቸውን ሲያከናውኑት ከሌሎች ተግባራት በተለየ ሁኔታ የሚደርስባቸው ተፅዕኖና የሚከፍሉት ከባድ ሊባል የሚችል መሥዋዕትነት ስለማይኖር ትግል የሚለውን ኃይለቃል መጠቀም ለእነሱ ሁኔታ የሚመጥን አይሆንም ነገር ግን የፖለቲካ ምህዳሩ ሙሉ በሙሉ ባልሰፋበትና የፖለቲካ መዮሉነ መ ዲፈ ፈ ሇተ ሙ ጐ መብየች ጮሉ በሙሉ ወይም በከፊል በሕግም ሆነ በተግባር ባልተከበሩበት አገር ሀሁም የፖ። ፖለካ ተዋናዮች በፖለቲካው ፃዩት የሚያደርጉት ተሳትፎ ከሕገወጥ ተዕዕና አልፎ የአካልና የሕይወት መሥዋፅትነፐ ጭምር በሚጠይቅበት በእኛ ዓሎይነ አገር ትግል የሚለውን ቃል መጠቀም ተገቢና ምክንያታዊ ነው ማለት ይቻላል ታዳጊ አገር በፖለቲካ ፕፓርቲዎች መካከል የሚካሄደውን ግብግብ ብፐ ሳይሆን መንግሥታት ወይም ገዥ ፓርቲዎች በሕዝብ ውስጥ ያለን ጎላተርር አስተሳሰብና ጉጅ ባህልን ለማስዐጠገድ የሚያደርጉትን ጥረት ጭምር የግል ሄደት አድርገው ያዩታል ከዚያም አልፎ ሰዎች በግል ሕይወታቸው ከነ ውጣ ውረድ ጋር የሚያደርጉትን ግብግብ ትግል ብለው ሲጠሩት መስማት የተለመፍ ነጡ ስለዚህ ኢትዮጵያ ውስጥ የፖለቲካ ትግል እየተካሄደ ነው ሲባል ጉዳዩን ከሰላማዊና ሕጋዊ ማዕቀፍ የወጣ አድርጐ ማየት ተገቢ አይሆንም በሰላማዊና ሕዊ ማዕቀፍ ውስጥም ቢሆን የእኛ አገር የፖለቲካ ሁኔታ ከሌሎች የአደጉ አገሮች በተለየ መውደቅ መነሣትን የሚጠይቅና ከባድ ዋጋ የሚያስከናል የትግል ዒፄደት መሆኑን አምኖ መቀበል ያስፈልጋል በእንደኛ ዓይነቱ ከትግል ስልት አንጻር የወቅቱን የአገራችንን ተጨባጭ ሁኔታ ከማየቴ በፊትም ከላይ የተጠቀሱት ሦስት አማራጭ የትግል ስልቶች በምን ዓይነት ተጨባጭ ሁኔታ ላይ ተመሥርተው ተግባር ላይ ሊውሉ እንደሚችሉ በጥቅሉ ሶማየት ልሞክር ነገር ግን ከዚያ በፊት ሦስት ናቸው የምላቸው የትግል ስልት አማራጮች ወደ ሁለት ዋና ዋና አማራጭነት ሊጠቃለሉ የሜችሉበትን ሁኔታ ለማየት መሞክሩ ጉዳዩን የበለጠ ግልጽና አጭር ሊያደርገው ይችላል ይኸውም ሁለገብ የሚባለው የትግል ስልት በአንዳንድ የፖለቲካ ኃይሎች አንደተገቢና ትክክለኛ ስልት የሚታይ ቢሆንም በራሱ የተሟላ ትርጉም የማይሰጥ ከመሆነ ም በላይ በይዘቱም ሆነ በውጤቱ ከአመዕና ከትጥቅ ትግል ተለይቶ የሚታይ ስልት አይደለም ሁለገብ ትግልን እንደ አንድ አማራጭ የሚወስዱት ኃይሎች አቋማቸው መነሻ የሚያደርገው በአሜሪካዊ የጥቁር መብት ተሟጋች የነበሩት ማልኮሜክስ ይሉት አንደነበረው በየትኛውም አቅምና ሁኔታ በፈቀደው መንገድ ሁሉ ሥርዓቱን ለመጣል መታገል ያስፈልጋል ጾዞሮሃ ጠፀዉበ በርሃ ከሚል የትም ፍጭው ዱውቂቄቱን አምጭወው ዓይነት አስተሳሰብ ነው ማለተም በአንድ በኩልና በዋናነት የትጥቅ ትግል አእያካሄፄድን የሚቻል አስከሆነ ድረስም በሰላማዊ መድረክም ሥርዓቱን ማዋክብ የተፋጠነ ድል ለማግኘት ሊጠቅም ይችላል ከሚል አስተሳሰብ የመነጨ ነው እንዲህ ዓይነቱ የትግል ስልት ቀደም ሲል በአየርላንድና በደቡብ አፍሪካ ዛሬም ጭምር በሞፍልስጤሞች ሲተገበር ይታያል ለምሳሌ በአየርላንድ አይአርኤ ል የሚባለው የታጠቀ ኃይል የከተማ ፋና ትግል የሚያካሄድ ሲሆን ሽሸንፌን በተባለው የፖለቲካ ክንዓና ደግሞ ሰላማዊ ተግል ሲያካሄድ ቆይታል አቡጊዳ አንዲህ ዓይነቱ ሰሳማዊና የትጥቅ ትግልን እያጣቀሰ ለመጠተም የሚሞክር ስልት ዞሮ ዞሮ በሕገወጥነት ከመፈረጅ ስለማያድን ሊካሄድ የሚችለው በሁለት የተለያዩ ኃይሎች ወይም የፖለቲካ መብቶች ሙሉ በሙሉ በሕግም በተግባርም በታገዱበት ሁኔታ ነው በሌላ በኩልም የትጥቅ ትግል ስልትን ለመጠተም የፈለገ ማንኛጡም ኃይል ከመመሪያውም ሰላማዊ ትግልን ማካሄድ የማይፈልገው መድሉት ው ስልቱን መጠቀም አያስፈልግም ከሚል እምነት ሳይሆን ስልቱ ውጤት ሊያመጣ አይችልም ከሚል መነሻ ስለሆነ ዞሮ ዞሮ ሁለገብ የሚለው ስልት ከትጥቅ ትግል ስልት ተለይቶ ሊታይ አይትልም አንዲያውም ይህ ሁለገብ የሚባለው ስልት በስልቱ አራማዶች ግልጽ ገደብ ተቀምጦለት ካልታየ በስተቀር የትም ፍጭው ከሚለው ጭዛፍን አስተሳሰብ ጋር በተያያዘ የሽብርተኝነት ተግባር መፈጸምንም ሊያካትት ስለሚትል ከአመፅና ከትጥቅ ትግልም የከፋ አውዳሚ ገጽታ የሚይዝበት አጋጣሚና ሁኔታ ሊኖር ይችላል በሌላ በኩልም አንድ ኃይል ራሱን ለሁለት ከፍሉ በአንድ በኩል የትጥቅ ትግልን እያካፄደ በሌላ በኩል ደግሞ ሰላማዌና ሕጋዊ ትግልን በአንድ ላይ አጣምሮ ሊያካሂድ የሚችልበት ዕድልም ሊኖር ስለማይችል ሁለገብ የሚለው የትግል ስልት ከዓመፅና ከትጥቅ ትግል ተለይቶ በራሱ ብዙም የተለየ ትርጉም የማይሰጥ ነው የፖለቲካ መብቶች በሕግም ሆነ በተግባር ሙሉ በመሉ ፅውቅና ባላገኙበት በአንድ አገር ውስጥ የትጥቅ ትግልን ማካፄድ ምክንያታዊና አማራጭ የሌለው ምርጫ ይሆናል ምክንያቱም የመደራጀት መብትና የብዙኃን ፓርቲ አሠራር ሕጋዊ ዕውቅና ባላገኘበት አገር ውስጥ ማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ ለመደራጀትም ሆነ ተደራጅቶ ሰላማዊ ትግል ለማካፄድ የሚያስችለው ሕጋዊ መሠረት ስለማይኖረው ብቸኛ ምርጫው የአመዕና የትጥቅ ትግል መሆኑነ የግድ የማይቀር ነው በተመሳሳይ ሁኔታ ለአንድ መደራጀትንና ሰላማዊ ትግልን ቢያንስ በሕግ ደረጃ ፅውቅና ላልሰጠ መንግሥት የአመፅን ወይም የትጥቅ ትግልን ሕገወጥ አድርጐ ማውገዝ አስቸጋሪ ስለሚሆን በዚያ ዓይነቱ ሥርዓት ውስጥ የሚካሄድ የአመፅ ወይም የትጥቅ ትግል በሕግ ላይ ባይሰፍርም ምክንያታዊና ፍትሐዊ ተደርጐ መወሰዱ የማይቀር ነው ነገር ግን የፖለቲካ መብቶች በሕግ ደረጃ ሙሉ በሙሉ ዕውቅና ባገኙበት በአንድ አገር ውስጥ እነዚያ በሕግ ዕውቅና ያገኙ መብቶች መሱ በሙሉ በተግባር የሚውሉበት ሁኔታ የተመቻቸ ቢሆንም ባይሆንም በዚያ ዓይነቱ አገር ላይ የአመፅ ወይም የትጥቅ ትግልን ለማካሄድ መሞከር በሕገወጥነት የሚያስፈርጅ መሆነ የማይቀር ነው ስለዚህ የዚህ ዓይነት ሁኔታ ባለበት አገር በሕገወጥነት ሳይፈረጁ ማካሄድ የሚቻለው ሰላማዊ ትግልን ብቻ ሲሆን የሰላማዊ ትግሉ ቀዳሚ ትኩረትም በሕግ ዕውቅና ያገኙት የፖለቲካ መብቶች ሙሉ በሙሉ በተግባር ጥቅም ላይ የሚውሉበትንና የፖለቲካ ምህዳሩ የሚሰፋበት ሁኔታ እንዲመቻች ለማድረግ ሊሆን ይችላል አንድ ጊዜ የፖለቲካ መብቶቹ በሕግም ሆነ በተግባር ሙሉ በሙሉ ከተከበሩ በኋላ ግን በዚያ አገር ሊኖር የሚሜችለው የፖለቲካ ሂደት ትግል መሆነ ቀርቶ በሌሎች የዳበረ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ባለባቸው አገሮች እንደሚታየው የፖለቲካ ውይይት ክርክር ድርድርና የምርጫ ፉክክር ይሆናል ማለት ነው ከዚህ አ ግንዛቤ ተነሥተን የአገራችንን የወቅቱን ተጨባጭ ሁኔታ ለማየት በተዎከር ባሬ ለቲካ መብቶች ሙሉ በሙሉ ሕገመንግሥታዊ ዕውቅና ያገኙ ሲሆን መብቶቹን ሙሉ በሙሉ በተግባር በማዋል ረገድ ግን በርካታ መሠረታዊ ጉድለቶችና ችግሮች ይታያሉ በዚህ ዓይነቱ መብቶች በሕግ ዕውትና አግኝተው አያለ ነገር ግን በአግባቡ በተግባር መዋል ባልቻሉበትም ሁኔታ ቢሆን ሰላማዊ ትግልን ማካፄድ ሕጋዊ ብቻ ሳይሆን ተገቢና ጠቃሚ ስልት መሆኑ ዘክሆኞሱት ምም ፏናመመእመመ አጠቱ አይደለም እንዲህ ዓይነት ሁኔታ ባለበት አገር የትጥቅ ትግልን ማካሄፄድ ሕገትኮ የሆነ ተግባር ቢሆንም ተገቢና ጠቃሚ ነው ብሎ በማመን ሊያካሣደውጡ የፄፈልሃ አካል ካለ ግን ሊካሄድ የሚልበት ዕድል የለም ማለት አይደለም ሊካፄፍ እንፍሣዚችል በወቅቱ የአገራችን ተጨባጭ ሁኔታም ሆነ የብዙኃን ፓርቲ ሥርዓት እናራምዳለን በሚሉ በሌሎች በርካታ አገሮች ጭምር ሲካሄድ ይታያል ነዚ ግን ከዚህ ቀጥዬ በዝርዝር ላያፕውሎ በምሞክራፐው ምክንያቶች በወቅቱ የአገራችን ተጨባጭ ሁኔታ ሰላሣዊ ትግልን ከማካሄድ ባለፈ የተጥቅ ትግልንም ሆነ ሁለገብ የሚሉትን ዓይነት ትግል ማካሄድ ምን ያህል አስቸጋሪ ተገቢ ሆልሆነና የምንፈልገውን ውጤት ሊያመጣ የማይችል መሆነን ማየት ይቻላል የመደመሪያው ምክንያት ሰላማዊ ትግልን በአገሪቱ ውስጥ ማካሄድን የሚፈቅድ። ብለን ለማየት ስንሞክር ግን በአሥንታዌ ጉነ ሊጠቀስ የሚችል ውጤት መናገር የሚቻል አይሆንም በ ዓመቱ የፖለቲካ ትግል ፃዛደት ክሰላማዊ ትግሉ ይልቅ በየፖለቲካ መድረኩ የበለጠ ጉልቶ የሚሰማው የትጥቅ ትግል አስፈላጊነት ቢሆንም በዚህ ስልት እስካሁን አንድም የተጨበጠ ውጤት አላየንም ውስጣዊና ውጫዊ ሁኔታዎች አመች በነበሩበት ወቅት በ ዓመት የትጥቅ ትግል ሂደት ኢህአዴግ መንግሥት ለመሆን የበቃ ሲሆን በአሁኑ ወቅት የትጥቅ ትግል እናካሂዳለን የሚሉ ኃይሎች ግን በ ዓመት ሂደት ምንም ዓይነት የሚጨበጥ ሰውጥ ሲያመጡ አልቻሉም የ ዓመት ውጤታቸው ይህ ከሆነ በስንት ዓመት አገርን በጦርነት ተቆጣጥረው እነዚህ ኃይሎች መንግሥት ሊሆነ እንደሚችሉ ፈጣሪ ይወት ይልቁንም አነዚህ ኃይሎች ውጤት የማያመጡበትን የትጥቅ ትግል ስልት በየመድረኩ በማቀንቀንና የሕዝቡን ትኩረት በመበተን ሰላማዌ ትግሉ እንዳይጠናከር ምክንያትና እንቅፋት ሆነዋል ዛሬ አገራችን የምትገኝበት ሁኬታ ከውጫዊም ሆነ ከውስጣዊ ይዘቱ አንጻር ላለፉት ዓመታት ከነበረችበት የተለየ አይደለምና ወደፊትም የትጥቅ ትግል አቀንቃኞች በሰላማዊ ትግሉ ሊገኝ የሚችለውን ውጤት የበለጠ አንዲራዘም ከማድረግ አልፈው ሌላ የተለየ በጎ ውጤት ያመጣሉ ብሉ መገመት ምክንያታዊ አስተሳሰብ ለሆን አይችልም ከሁሉም በላይ የሚገርመውና የሚደንቀው በትጥቅ ትግል እናምናለን የሚሉ ሰዎች ሰላማዊ ትግልን የኛፈሪዎችና አገርን የማይወዱ ሰዎች ተግባር አድርገው ለማየት የሚያደርጉት መሙከራ ነው በእነዚህ ሰዎች አስተሳሰብ ሰላማዊ ትግልን እንደ አማራጭ የሚያይ የፖለቲካ ድርድት ወይም ሰው ፈሪ አድር ባይ አገሩን የማይወድና በሥልጣን ላይ ያለውን ሥርዓት ለመርዳት ሲል የባንዳነት ተግባር የሚፈዕም ደካማ ድርደት ወይም ሰው ተደርተ ይቦፀገዛል በአሁነ ወቅት አሜሪካን አገር ተቀምጠው በአምስት መቶ ዶላር መዋጮ የኢትዮጵያዊ አርበኝነት ማዕረግና ሰርቲፊኬት በመሸጥ ላይ የሚገኙት የዛሬዎቹ የግንቦት መሪዎች ትናንት ዘክኞስ ነ የ የቅንፍት አመራር በነበሩበት ዐጠቅት አንድ የደህንነት መኪና በተከተላቸው ቁጥር ዘለፀ ኤምባሲ ውስጥ ይገቡ እንዳልነበረና ሚያዚያ ዐ ቀን ዓም ቅንጅት በስተል አፍባባሁ ባካሄሂጡ ታሪካዊ ሕዝባዋ ስብሰባ ላይ መገኘት እንኳ ፈርተው ተደብተዉ እንዳልነበር ረስተውት ዛራ ከማንም በላይ ሰላማዊ ትግል ማካሄፄድን የፈሪዎችና የከኃዲዎች ተግባር አድርገው የሚያወግዙ ሰዎች ሆነዋል እነዚህ የዐቅቱን የአገራችንን ፖለቲካዊ አውነታ በአግባቡ መመዘን የተሳናቸው ሰዎች የትጥቅ ትግልን ከሏላ ሆኖ የድሀውን ገበሬ ልጅ በውክልና እያዋጉ ከማካሄድ በላይ ሰላማዊ ትግሉን ከፊት ለፊት ሆኖ መምራት ምን ያህል ግንባር ቀደም ዋጋ እአንደሚያስከናልና የጀግንነት ተግባር አእንደሆነ ለገዥው ፓርቲ ህልውና ተጠናክር መቀጠል የበለጠ የሚጠቅመውም ተቃዋሚ ኃይሎችን በሰላማዊ ትግል ሳይሆን ልምድ ባካበተበት የትጥቅ ትግል መፋለም መሆኑን በአጠቃላይም በዘመነ አስተሳሰብ አገር መውደድ ማለት አገሪቱን በጦርነት ቋያ አቀጣጥሎ በገበራዐኑ ልጆች አስከሬን ላይ ተረማምዶ ቤተመንግሥት መግባት ሳይሆን ራስን በሰላማዊ ትግሉ ግንባር ቀደም ተሰላፊ በማድረግ በውጤቱ ራስን ሳይሆን መጭውን ትውልድ ተጠቃሚ ማድረግ መሆኑን አለመገንዘባቸው ከኛው ክፍለ ዘመን ዘመናዊ የፖለቲካ አስተሳሰብ ምን ያህል በአጅጉ ወደ ኋላ እንደቀሩ የሚያሳይ ፃነው እስካሁንም በነበረው የትግል ሄደት በተግባር አንዳየነው የመታሰርም ሆነ የመሞት ዕጣፈንታ የደረሰባቸው አገር ውስጥ በሰላማዊ ትግሉ ዛደት ውስጥ የፖለቲካ መሪ የሆኑ ሰዎች እንጂ ባህር ማዶ ሆነው ስለ ትጥቅ ትግል በሬዲዮና በኢንተርኔት ሲያቀነቅኑ የሚውሉት የስደት ፖለቲካ መሪዎች አይደለም በሰላማዊ ትግሉ ሂደት ስለሚታሰሩና ስለሚገደሉ ሰዎች መግለጫ እያወጡ ሰላማዊ ትግሉ አንደማይሠራ አድርጐ ለማሳየት ከሚያደርጉት ከንቱ ሙከራ ያለፈ አንድም የትጥቅ ትግል መሪ ነኝ የሚል ተዋቂ የድርጅት መሪ ሕይወቱንም ሆነ አካሉን በትግሉ ሂደት አጣ ሲባል ተሰምቶ አያውቅም እነዚህ የትጥቅ ትግል ምርጫችን ነው የሚሉ ኃይሎች እምነታቸውን በተግባር ሲፈጽሙት ቢታይ ኖሮ ቢያንስ ስልታቸው የሚጠቅም ባይሆንም ለያዙት አቋም ተገቢ አክብሮት ባገኙ ነበር ነገር ግን አነዚህ ኃይሎች ራሳቸው ያዋጣል ብለው ያመኑበትን አቋም ሌሎች እየሞቱ እንዲፈጽሙት ባህር ማዶ ሆነው ከመመኘትና ትግሉን በርቀት መቆጣጠሪያ ፀጠር ርክሂር ለመምራት ከመሞከር አልፈው በተግባር ራሳቸው ሊፈጽሙት ያልወሰነ በመሆኑ ለያዙት አቋም አክብሮት የሚገባቸው ኃይሎች አይደሉም አነዚህ ኃይሎች እነሱ በሞቀ ቤታቸውና ሰላማዊ በሆነ አገር ውስጥ እየኖሩ የደሃውን ልጅ ውድ ሕይወት በዶላር መግዛት የሚፈልጉ በመሆናቸው ድርጊታቸው ከፖለቲካ አንጻር ስህተት ከመሆኑም በላይ ሰብዓዊነት የሚጉለው ድርጊት ነው በእርግጥ ከሰላማዊ ትግል መጠናከር አኳያ አቋማቸውን በዋናነት ፈትሸው መለወጥ ያለባቸው አላማችንን በትጥቅ ትግል እናራምዳለን የሚሉት የፖለቲ ኃይሎች ቢሆኑም አገር ውስጥ የምንገኘውና ዓላማችንን በሰላማዊ ትግል እናራምዳለን የምንለው ገዥው ፓርቲና ተቃዋሚ ፓርቲዎችም በዚህ ረገድ መታረም የሚገባው ድክመት በዙሪያችን የለም ማለት አይደለም መፎዴሱት መሙ መመመ ርር እ እ ኢህአዴንም ሆነ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በአፋችን የምንናገረውን ያህል ስለ ለሰላማዊ ትግል በቂ ዝግጁነትና ቁርጠኝነት ቢኖረን ኖሮ ምርጫ በዚያ አስቀያሚ ሁኔታ ሊጠናቀቅ ባልቻለ ነበር በአንድ በኩል ቅንጅት ሕዝብ የሰጠዐውን ውጤት በአግባቡ መጠቀም ተስኖት ራሱን ወደሚያዳክምና ዐደሚያፈርስ አንትስቃሴ ውስጥ መግባቱ በሌላ በኩል ደግሞ ኢህአዴግ የምርጫው ውጤት ያመጣውን ለውጥ በአግባቡ ማስተናገድ ተስኖት ሲደነባበርና ጠደ አፈና ርምጃ ሲገባ የታየው ያለምክንያት ሳይሆን ሁለቱም ወገኖች ሰላማዌ ትግልን በአግባቡ ለማካሄድና ይዞት የሚመጣውን ውጤት በጸጋ ለመቀበል የሚያስችል በቂ ሥነልቦናዊ ዝግድት ስላልነበራቸው ነው በአጠቃላይ የወደፊቱ የአገራችን ዕጣፈንታ ሊወሰን የሚችለውም ሆነ የሚገባው በሰላማዊ ትግል እንጂ በአመዕና በትጥቅ ትግል አይደለም ትጥቅ ትግል የራሱ ታሪካዊ ሂደት አንዳረጋገጠውም ሆነ ከወቅቱ የአገራችንና የአካባቢያችን ተጨባጭ ሁኔታ አንጻር በአሁኑ ወቅት በቀላሉ ሊካፄድ የማይችል ብቻ ሳይሆን አገርንና ሕዝብን በዘላቂነት የሚጠቅም ውጤት ሊያመጣ የማይችል ስልት ነው በእርግጥ የትጥቅ ትግል ለአገራችን የፖለቲካ ችግሮች መፍትሔ የማያዋጣ አውዳሚ ስልት መሆነኑ የማያጠራጥር ቢሆንም በአገራችን የፖለቲካ መድረክ አማራጭ ስልት ሆኖ መቅረቡ አስከወዲያኛው ሊያከትም የሚችለው ግን የአገራችን የፖለቲካ ምህዳር ለሰላማዊና ህጋዊ ፓርቲዎች ጥያቂ ሊነሳበት በማይችል ደረጃ ምቹ ሆኖ ሲገኝ ነው ኢዴአፓ ቁጥር።