Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • ወደ ፒዲኤፍ ቀይር
  • የንባብ ዝርዝር
  • አጠሬራ
  • ኦዲዮ መጽሐፍ
  • ፍለጋ
  • ይስቀሉ
  • የኔዞን
  • ይግቡ
  • ይመዝገቡ
English  አማርኛ  Français  العربية
የዕለቱ መጽሐፍ

በሙት መንፈስ አገር ሲታመስ_1.PDF


  • የቃላት ደመና

በሙት መንፈስ አገር ሲታመስ_1.PDF
  • የማውጣት አጠሬራ

ፖና ታላቅነት ምን ማለት ነው ይህንን አካባቢ ለቃችሁ ውጡ እየተባሉ ነው ተብሎ ገና ከማለዳው ለጠሚንስትር መለስ ዜናዊ ለቀረበላቸው ጥያቄ ሲመለሱ ዳኛ ዋንኛውን ያማራ አዝዝ ሰወረ ጴይደሐም ሰሩቆም ዲይደም ያምናውፇቀወያ ለርሶ ዲደረ ነው። ያማሪ ለረሶ ዳደረ ለኛ ሪበፓግባር ነው ያምናውቃው። ተፈርተው መከበር አለባቸው ይህ የሚሆነው ደግሞ ሞራላዊ ብቃት ኖሯቸው በተግባር ሲያሣዩ ነው ማንንም ሣይፈሩ ለሰዎች ወይንም ለዜጎች ስቃይ ድምፃቸውን ማሰማት የሚገባቸው ጊዜው አሁን ነው።

  • Cosine ማጠቃለያ

ብለን ብንጠይቅ መልሱ የዚህ ዘመን ጳጳሣት በቆባቸው ስር ያለው ከፋትና ጎሰኝነት በእምነቱ ላይ አጥልቶበታል የሚል ይሆናል አንዳንድ አዛውንቶች አንደሚሉት ከሆነ መንግሥት ይህንን የሩቅ ጊዜ የተከበረ ገዳም ሰማፍረስና በውስጡ ቅጠል በልተው ቅጠል ለብሰው ከክፋት ርቀው በፆም በፀሎት የሚኖሩ መነኮሣትና መናኒያንን መኖሪያ አሣጥቶ ለማጥፋት ታጥቆ የተነሣበት ምከንያት የሦስት ሺ ዘመን ታሪከ ያላትን አገር ቅርሳቅርሶቿንና አሻራዎቿን ከታሪከ መደለዝ ጀምሮ ፍቆ ለማጥፋት አልሞ የተነሳው ፋኖ ከነበረበት ጊዜ አንስቶ በ ዓመታት የሥልጣን ዘመኑ ያልፈነቀለው ድንጋይ ያልቆፈረው ጉድጓድ የለም ይላሉ የዚህ እኩይ ተግባር ሰለባ የሆነው አንዱ የዋልድባ ገዳም መሆኑ ነው ኢሕአዴግ እስካሁን እንዳየነው ከሆነ የኢትዮጵያን ነባር አሻራዎች ከምድረ ገጽ አጥፍቶ የራሱን አሻራ ለመትከል ከዜሮ ተነስቶ በሱ ቋንቋ አዲሲቷ ኢትዮጵያ የሚላትን ለመፍጠር ነው ይህንን በተመለተከ ወደፊት ደረጃ በደረጃ የምናየው ይሆናል አራተኛው የ ዓም አሣዛኝ ከስተት የኢትዮጵያን ሕዝብ ሕሲና ያደማና የዓለምን የመገናኛ ብዙሃን ትኩረት የሳበው የጉራፈርዳ ኗሪዎች እማርኛ ተናጋሪ ዜጎች ባቶ ሽፈራው ሸጉጤ የደበብ ከልል ጭሬዚዳንት ቀጥታ ትእዛዝ ባንድ ቀን ብቻ በሺዎች የሚቆጠሩ ከኖሩበት አካባቢ ቤት ንብረታቸውን እየተነጠቁ መባረራቸው ነው በዚህ ዜጎችን ለረጅም ጊዜ ከሚኖሩበት ቀየ ዩዮሣባረር ዘመቻ አንዲት እናት በወለደችበት ዕለት ደሟን አእያንጠባጠበች አዲስ አበባ ገብታለች አንድ ወጣትም እየዯደበደበ መኪና ላይ ቢጫንም በደረሰበት ድብደባ ተበሣጭቶ ከመኪናው ላይ ተወርውሮ በመፈጥፉጥ ራሱን ገሏል አቶ ሽፈራው ሽጉጤ ይህንን ዜጎች ከሚኖሩ በት ቀየ ለቃቸሁ ውጡ ትእዛዝ ሲያስተላልፉ በራሳቸው አነሣሽነት እንዳልሆነ በግልጽ ይታወቃል ይሆባይሆንማ ኖሮ የፌደራል መንግሥት ለምን ዝምታን መረጠ ያማራ ወኪል ነኝ» የሚለው ብአዴንስ ለይስሙላ እንኳን ለምን ድምፁን አላሰማም። ቁሁን በሬዲዮ እየተነገረ ነው ካንድ ቡና ቤት ጎራ በልና ተከታተል አለኝእውነትም አርበኞች ሕንፃ ሥር ካለው ካፍቴሪያ ቁጭ ብዬ ቡና ጫ አዘዝኩና መከታተል ያዝኩኝፊ የሐዘን ማርሹ ዋሸንቱ አንጀት በሚበላ መልኩ ይተላለፋል የሐዘን እንጉርጉሮውና የሐዘን ማርሹ ባጭር ጊዜ ውስጥ የተዘጋጀ አይመስልም ጊዜ ተወስዶ የተቀናበረ ነው የሚመስለው ከዚያው ካፍቴሪያ እንደተቀመጥኩ ከፓርላማው ጽቤት ፊት ለፊት ካለው ህንፃ በርካታ ወጣቶችና ሴቶች በሰልፍ ሆነው እየተፈተሹ ወደ ውስጥ በጥድፊያ ሲገቡ አየሁ ለምን ጉዳይ አንደተሰበሰቡ የገባኝ አሥከሬኑ በምሸት ወደ አገር ቤት ሲገባ ነበር የጠቅላይ ሚንስትሩ አሥከሬን ለምን በምሸት ወደ አገር ቤት እንዲገባ እንደተፈለገ ግልፅ የሆነ ነገር ባይኖርም የፀጥታ ጉዳይ መንግሥትን ሳያሳስበው እንዳልቀረ መረዳት ይቻላል ቀን እንዲገባ ያልተመረጠበት ምክንያት አንዳንድ በሥርዓቱ ለ ዓመታት ሲገፉና ሲንበሳቆሉ የነበሩ ዜጎች እንዲሁም ተምረው ሥራ ያጡ ወጣቶች በአለታዊ ስሜት ተገፋፍተው ሁከት ቢፈጥሩ ሁኔታዎች ሊበላሹ ይችላሉ በሚል ሥጋት ሊሆን እንደሚቾል መገመት ይቻላል በምሸት ቢገባ ግን ሁሉም በየቤቱ ከትት ስለሚል በተረጋጋ ሁኔታ አሥከሬኑን ቤተ መንግሥት ማስገባት አንደ ሚቻል ታምኖበታል አሥከሬኑ ካይሮፕላን ሲወርድ ወሮ አዜብ መሥፍን እንጣጥ ፍርጥ እያሉ ለያዥ ለገራዥ ሲያስቸግሩ ለመጀ ሪያ ጊዜ የሕዝቡን ቀልብ ለመሳብ ችለዋል ቀን ከፓርላማው ፊት ለፊ ካለው ጽቤት ሲገቡ ያየኋቸው ወጣቶችና ሴቶች ፎረሞችና ሊጎች ኖረው አሥከሬኑን አጅበው የቦሴን ጎዳና በርጋታ ጉዞ እንደተጀመረ በየጎዳናዎቹ ዳር ያለው ኗሪ ሕዝብ አዲስ ከስተት ስለሆነበትና አሥከሬኑ በምን ዓይነት ሥነ ሥርዓት ተጉዞ ቤተ መንግሥት እንደሚገባ ለማየት በየቤቱ በራፍ አገርግሮ በመቆም በኢትዮጵያዊ ጨዋነት ከንፈሩን በሐዘን እየመጠጠ ሲገልጽ ወጣት ሊጎቾ በበኩላቸው ጀግና አይሞትም እያሉ በጭፈራ መልከ ዳንኪራ ሲረግጡ ሴሎች ወጣቶች በስሜት እየተገፋፉ ከዳንኪረኞቹ በመቀላቀል የሐዘንተኛውን ጉዞ አደመቁት አንዳንድ ርምጃ በተሄደ ቁጥርም ሕዝቡ በተለይም ወጣቶች እየተጨመሩ የሐዘንተኛውን ቁጥር ከማበራከትና ከማድመቅ አልፈው ጎርፍ አደረጉት ይህ ሁኔታ ለካሜራና ለቪዲዮ ቀራጮች ለመንግሥት ብዙሃን መገናኛዎች ያልታሰበና ያልተጠበቀ ጮማ ሆነላቸው በቀጥታ ስርጭት በማስተላለፍም አዲስ ታምር ለመፍጠር ችቸለዋል ይህ ከስተትም አሥከሬኑ ምነው ቀን በመጣ የሚል ቁጭትን ሣይፈጥር አልቀረም ከዚህ በኋላ እስከ ቀብሩ ፍፃሜ ድረስ በከልሎችና በዞኖች ከጫፍ እስከ ጫፍ ድረስ ደረት ደላቂዎች ሕዝቡን በተሰበሰበበት ሁሉ እየተገኙ አስደልቀውታል እንዲህ ዓይነት ሐዘንም ለመሪዎች በኢትዮጵያ ታሪከ ውስጥ ስለመታዘዙኑ የሚጠቁም የታሪከ ማስረጃ የለም ካንጄት ነው ካንገት ቆይቼ እመለስበታለሁ በማግስቱ ረቡዕ ነሐሴ ቀን ዓም የኮሙኒኬሽን ሚንስትሩ አቶ በረከት ስምዖን በግዮን ሆቴል ለጋዜጠኞች በሰጡት አጭር ጋዜጣዊ መግለጫ ጠሚንስትሩ ድንገት በተፈጠረ ኢንፌክሽን ነው ሕይወታቸው ያለፈው ሲሉ አስታወቁ ከዚህ ባለፈ ግን ዝርዝር ማብራሪያ ለመስጠት ፈቃደኛ አልሆኑም የቀብር ሥነ ሥርዓት አስፈፃሚ ብሔራዊ ኮሚቴ የተቋቋመ ስለሆነ በዚያ በኩል ማንኛውም ነገር ይገለፃል ብለው ዘጉ ኢሕአዴግ ሕዝቡ የሐዘኑ ቀጥታ ተካፋይ መሆኑን ሲያረጋግጥ የቀብሩን ሥነ ሥርዓት ለ ቀናት በማራዘም የፖለቲካ ቁማሩን ይቆምር ጀመር በዚህ ጊዜ ውስጥ ግን ታዋቂ ሰዎችን አትሌቶችን የሙዚቃ ሰዎችን አዛውንቶችንና ወጣቶችን በቴሌቪዥን መስኮት ብቅ እያደረገ የፖለቲካ ትርፍ አግበስብሷል ለምሳሌ አንጋፋው አትሌት ኃይሌ ገሥላሴ በ ዓም የቅንጅት አመራሮች ተጋፈው በታሰሩበት ወቅት ከኢሕአዴግ ጋር ለማደራደር ከተሰለፉት ሽማግሌዎች መሀከል አንዱ ነበር ከዚህ ውጭ ኃይሌ ጠዐ ሺ ሜትር እሯጭነቱ አንጂ ስለፖለቲካ ተሳትፎውና አቋሙ የሚታወቅ ነገር የለም በዚያች ረቡዕ ማለዳ ግን ስቴዲየም ለዚሁ ተግባር ተብለው በተሰበሰቡ አትሌቶች ፊት እንባውን በመንታ በመንታ በጉንጮቹ እያፈሰሰ ጠሚንስትሩን የገለፀበት አኳኋን ግርምትን ፈጥሯል ኃይሌ በሥራ እንጂ ከመንገድ ዳር ተጎልተው አምስት ሣንቲም ምፅዋት ለሚጠይቁ ልቡ ጠጣር ነው እየተባለ የሚነገርለት ኃይሌ ያን ዕለት ለጠሚንስትሩ ያፈሰሰው እንባ ገራገርና ሆደ ቡቡ መሆኑን አጉልቶ የሚያሳይ ነበር ከዚህ በኋላ ገዥው ፓርቲ ታዋቂ ሰዎችን በቴሌቪዥኘኝ እያቀረበ የጠሚንስትሩን ትክለ ሰብእና አጅግ በማምጠቅ መገንባቱን ተያያዘው ታላቅነታቸውን ሩኅሩኅነታቸውን ቅንነታቸውን ለዚች አገር መድኅን ሆነው የተፈጠሩ መሆናቸውንና የጀመሩትን ሕዳሴቸውን ለማስቀጠል ቃል እንገባለን አያስባለ ወደ ማስማል ተሸጋሀገረ በሕዝቡ ያልተጠበቀ የሐዘን ተሳትፎ የተደናደነው የኢሕአዴግ መንግሥት የቤተ መንግሥት በሮችን ለሕዝብ ከፍት በማድረግ አዲስ ምዕራፍን ለመከፈትም ችሏል ለፊርማ የሚሰለፈው አዛውንት ወጣት አሮጊት በእድር በቀበሌ በፎረም በሠራተኛ ማኅበራት ባሥተዳደር ቀጥታትእዛዝ ጧት የተሰለፈ እህል ውሃ ሣይቀምስ ወረፋ በመጠበቅ ብቻ ምሸት የሚገለግለው ሕዝብ ቁጥር እጅግ በርካታ ነበር የመንግሥት የመገናኛ ብዙሃንም ዙር ጥምጥም የተሠለፈውን ሕዝብ ሌት ተቀን ተጠምደው በቀጥታ ሥርጭት በማስተላለፍ የፕሮፓጋንዳ ምርቱን አትረፍርፈውታል ይህ ሁሉ ሲሆን ግን በመሀከል አንዳንድ እንከኖች አልተፈጠሩም ማለት አይደለም የሐዘን ጊዜው በመራዘሙና በመንዛዛቱ የተነሣ ሕዝቡ ወረቱን ጨርሶ በመሰላቸቱ በተለይም የቀበሌ መዝናኛዎችና ሙዚቃ ቤቶች በመዘጋታቸው ወይንም መዝናኛ ነከ እንዳያስተላልፉ በመከልከላቸውና ጭር በማለታቸው የተነሣ አንዳንድ ሙዚቃ ቤቶች የዕለት ኑሯቸውን ለማሟላት ሲሉ ዓለማዊ ዘፈኖችን በማሠማታቸው በፀጥታ ኃይሎች ጉሽሜና እንግልት ደርሶባቸዋል እንዲሁም ቃሊቲ እስር ቤት በጠሚንስትራችን ሞት ተደስተሃል ስቀሃል በሚል ድብደባ የደረሰበት መሆኑን ባለቤቱና ልጆቹ ፍኖተ ነፃነት ዝግጅት ከፍል መጥተው እያለቀሱ ቃላቸውን ሲሠጡ አስተውያለሁ የሐዘኑ ቀን ከመራዘሙ የተነሳ በየእለቱ አዲያዲስ ተውኔቶችን በቅስቀሳ መልክ ለሕዝቡ በሬዲዮም ሆነ በተሌሌዥን ከመተላለፍ አልተቋረጠም ጄሔሖፌጄጅዜሒሒሒሒሒሖሒሒሖሒ። ለሚለው ጥያቄ ብዙ መልሶች ሊኖሩት ይችላሉ ቀደም ሲል ለመግለጽ እንደ ሞከርኩት መቪመጀመሪያ የመንግሥት ሥጋት የነበረው አሥከሬኑን በሌሊት እስከማስገባትየደረሰውና ለረጅም ጊዜ ከሕመማቸው ጀምሮ ዜና ረፍታቸውን ደብቆ የቆየው ሰፊ ዝግጅት ለማድረግና ሕዝቡ አመፅ አንስቶ ወዳልተፈለገ አቅጣጫ ሊሄድ ይችላል በሚል ሥጋት እንደሆነ ለመገመት ከባድ አይሆንም ለዚህ ደግሞ በመንግሥት በኩል ሲታሰረብ በቂ የሆኑ ምክንያቶች ነበሩት ሕዝቡ በታሪኩ መሪን አዝኖ ቀብሮ አያውቅም ያምፃል አልጋ ሊነቀንቅ ይችላል እየተባለ ይደበቃል ውሎ አድሮ ግን ፕሞትንም እኛ የነገሥንም እኛ ተረጋግተህ ሥራህን ሥራ ተብሎ ባዋጅ መልከ ይፃገረዋል በሌላ በኩልም የመንግሥት ሥጋት በዚህ ዓመታት ውስጥ በጠሚንስትሩ የጎሳ ሥርዓት ያልተማረረና አገሩን ጥሎ ያልተሰደደ ከሥራው ያልተባረረ ጡረታውን ያልተነጠቀ ቤቱ በላዩ ላይ ያልፈረሰበት ልጁ ያልተገደለበት ባሏ ያልታሰረባት የማምለኪያ ቦታዎቹ ቤተ ከርስቲያናት ገዳማትና መስጊዶች ያልተቃጠሉበትና ያልተደፈሩበት ዜጋ ባለመኖሩ የጠሚንስትሩን ሞት እንደ መልካም አጋጣሚ ወይንም ብሥራት በመጠቀም የዕልልታና የደስታ ፍንጥዝያ ሊያሣይ ይችላል የሚል ፍራቻና ሥጋት በመንግሥት በኩል አልነበረም ማለት አይቻልም አንዳንዶች እንዲያውም ሐዘኑን የትግሬኛ ተናጋሪዎች ብቻ ሣይሆን አይቀርም ብለውም የሠጉ እንደነበሩ ከሁኔታዎች መረዳት ይቻላል ለዚህ ደግሞ በቂ የሆኑ ምክንያቶች ነበሯቸው አንዳንድ አልቃሾች ሐዘናቸውን ይገልፁ የነበሩት በቅጡ አልነበረም ጠሚንስትሩ ልከ በፀረ ሰላም ኃይሎች ወይንም በሽብርተኞች እንደ ተገደሉ አድርገው ነበር በእልህና በቁጭት እየዘለሉ ደረት ይደልቁ የነበሩት የዚህ ምከንያቱ ደግሞ የፓትሪያሪኩና የጠሚንስትሩ ሞት በሦስት ቀናት ልዩነት ተከታትለው መሞታቸው ነበር ይህንን ክስተትም ከንግርት ጋር ያያዙት ጥቂቶች አይደሉም እንደተባለው ከሆነም የዋልድባ ገዳም መነኮሣትና መናኒያን መስቀላቸውን ዘቅዝቀው አመብርሃን የፍልሰታን ፆም ሳንጨርስ ታምር ካላሣየሽን ብለው ሱባዔ ገብተው ነበር እየተባለ ያንሰሞን በግልጽ ተወርቷል እንዲሁም በዚሁ ወር ባጋጣሚ የረመዳን ፆም ተገጣጥሞ ስለነበር ሙስሊሙ ማኅበረሰብ ዱዓ ገብቶ ነበር ተብሏል የጉራፋርዳ ስደተኞች አንባም በከንቱ ፈሶ አልቀረም የሚሉ ጥቂቶች አይደሱም ለመቀጣጫነት ከመደበኛ የማስተማር ተግባራቸው የተባረሩ መምህራን ሕሲናም አልቆሰለም ማለት አይቻልም ይኸ ሁሉ ተደማምሮ የሁለቱ ያንድ ቀየ ልጆች ያንድ ዘመን ፈላጭ ቆራጮች ባንድ ጊዜ ተከታትለው ማለፋቸው ሥጋዎቻቸውን አድናቂዎቻቸውንና የጥቅም ተጋሪዎቻቸውን አንጄት በልቷል ይህ እውነት ነው እናም ከአግዚአብሔር ጋር እልህ የተጋቡም አስመስሏቸው ነበር ይህ በግልጽ ተስተውሏል አንድ ተራቢ ወዳጄ እነዚህ ሰዎች በእግዚአብሔር ላይ ያጋዚን ከፍለ ጦር ሣያዘምቱበት አይቀርም ሲል ትዝብቱን ገልፅዋል የኢትዮጵያ ሕዝብ ግን ይህንን ሁሉ ገልብጦ አስነበባቸው የኢትዮጵያ ሕዝብ ጨካኝ መሪዎች ምንም ያህል ግፍ ቢፈፅሙበት ከሞቱ በኋላ በከፉ አያነሳቸውም ወይንም አይወቅሳቸውም ከሞት በላይ ሌላ ቅጣት ስለሌለ ይቅር ባይ ነው ላቶ መለስ ያሳየው ቀናነትና ሐዘንም ከዚህ የመነጨ ነው ካድሬ ባለሥልጣናትና የጥቅም ተጋሪዎች ግን ይህንን የዋህነቱንና ቀናነቱን አንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም በሀገሪቱ ዙሪያ ከጫፍ እስከ ጫፍ ለ ቀናት ሕዝቡን የፅለት ጉሮሮውን እንኳን እንዳይዘጋ ሥራ አስፈትተው አዲስ አበባን ጨምሮ በከልል ዋና ዋና ከተማዎች በየመቶ ሜትር ርቀት ግዙፍ ግዙፍ ድንኳኖችን አስጥለው ደረት ማስደልቅን ተያያዙት ከዚህ ከፍ ሲልም አሥከሬን ቤተ መንግሥት አጋድመው የከብር መዝገብ በማዘጋጀት ና ተሰናበት ና በራእያቸው ልትመራ በፊርማህ አረጋግጥ አያሉ የፖለቲካ ግብአት አግበሰበሱበት ሕዝቡ ግን ወደ ቤተ መንግሥት የጎረፈበት ምክንያት ከዚያ በፊት በምንም አጋጣሚ ገብቶ ስለማያውቅ ቤተ መንግሥት ምን ይመስላል። ሲል መልስ ከኔ ሳይጠቲቅ ስልኩን ዘጋብኝ በወቅቱ እንዲህ ዓይነት አስመሳዮችም መኖራቸው እውነት ነው ሌላው ሐዘኑን የምር ያስመሰለው የገዥው ፓርቲ የሚከተለው የከፋ የጥርነፋ ሥርዓቸ ነው ሁሉንም የመቆጣጠርና የመጠርነፍ አባዜ የተጠናወተው በመሆኑ ለእንደዚህ ዓይነቱ ከስተት በሠልፍ ለማስወጣት አመችቶታል በተለይም ከ ዓም ወዲህ ከህፃን እስከ ሽማግሌ ከወጣት እስከ አዛውንት የሠፈር አሮጊቶችና የሃይማኖት አባቶች ሳይቀሩ ገለ ተጠርንፈዋል ገዥው ፓርቲ ሰውን የሚያህል ክቡር ፍጡር በየምከንያቱ እንደቁሳቁስ ጠፍሮ መንቀሳቀሻ ማሳጣት ታሪከ ይቅር የማይለው ብሔራዊ ውርደት እየፈፀመ ይገኛል በገጠር እናቶች በጤና ኤከስቴንሽን ስም አባወራዎች በርከን ሥራ ስም ለ ተጠርንፈዋል ተማሪዎች ባስጠኝ ስም ለ ተጠርንፈዋል አስተማሪዎች በትቤት በመምህራን ማህበር ስም ተጠርንፈዋል የከተማ ወጣቶች በኮብል ስቶን በጥቃቅንና አነስተኛ አምራቶች ስም ሸማ ሠሪዎች በሸማኔዎች ማህበር ስም ነጋዴዎች በነጋዴዎቹ ማህበር ሠራተኞች በሠራተኞች ማህበር ስም ተጠርንፈዋል ሙያተኞች በሙያ ማህበራቸው በኩል ተጠርንፈዋል ወጣቶች በሊግ ሴቶች በፎረም ስም ተጠርንፈዋል ብቻ ምኑ ቅጡ ሁሉም በያለበት ለ ተጠፍሯል ሌላው ቀርቶ እስረኞች እንኳን ከበለ ጥርነፋ አላመለጡም ምናልባት አንዳንዶቻችን ያልተጠረነፍን ነፃ ሰዎች ሊመስለን ይቸል ይሆናል ግን ነፃ ሰዎች አይደለንም ባንድ ወይንም በሌላ ምከንያት ሳናውቅ በጥርነፋው ውስጥ ተካተናል በሠፈር ውስጥ ለውስጥ በሚሠሩ መንገዶች ወይንም የወል ፅዳትን በተመለከተ ወይንም በፀጥታ አጠባበቅ ስም ባንዱ ወይንም በሁሉም መጠርነፋችንን ርግጠኞች ሁኑ በነዚህ ሁሉ የለሁበትም የምትሉ ካላችሁ ደግሞ በዕቁብ ወይንም ላስከሬናችን መውጫ ብለን ባቋቋምናቸው እድሮች ስም ተጠርንፋችኋል በዚህ ርግጠኛ ሁኑ እድሮቻችን የኢሕአዴግ ካድሬዎች መፈንጫዎች ከሆኑ ቆይተዎዋልና ባጭሩ ኢሕአዴግ ጓዳችን ድረስ ዘልቋል በዚህ የጎሣ ዘመን ሌላው ቀርቶ ባልና ሚስት ሰላም የላቸውም በኑሮ ውድነት ይጠበሳሉ በትራንስፖርት ችግር በፍትሕ እጦት ይታመሳሉ አንድ ሆነው ተመካከረው በባልና ሚስት ወግ የቤት ውስጥ ችግሮቻቸውን መፍታት አይቸሉም ባልን ለማጥመድ ሚስት በማታውቀው ሁኔታ ተጠርንፋለች ሚስት ነቃ ያለች ከሆነች ደግሞ ባል በትንሽ ነገር ተደልሎ የገዛ ሚስቱን ይጎዳል ወይንም ያናድዳል በተለይም የተለያዩ ጎሳዎች ከሆኑ ችግራቸው የከፋ ነው ቀልዳቸው ሁሉ ምር ሆኖ በተለያየ አቅጣጫ ይመነዘርና ለብጥብጥ ይዳርጋቸዋል አራትና አምስት ልጆችን ወልደው ትዳራቸውን የፈቱና ልጆቻቸውን የበተኑ ጥቂቶች አይደሉም በዚህ በዚህ ምክንያት ዛሬ የኢትዮጵያ ሕዝብ ፈዚል ደንዝዚል እንዲህ በመሆኑም መስሎ እዳሪ ቀጣሬ አጎብዳጅ ሠጋጅ ሆኗል እንግዲህ በዚህ ሁኔታ የተፈራቀቀ ሕዝብ ለ ተጠርንፎ ለሚተላለፍለት አስቸኳይ ጥሪ ቅፅበታዊ መልስ ከዳር ዳር ቢሠጥ አይፈረድበትም ዘመኑ ደግሞ ዘመነ ቴከኖሎጂ ነው ከሞባይል ጀምሮ የተራቀቁ የመገናኛ አውታሮች የተዘረጉበት ዘመን መሆኑን ልብ ልንል ይገባናል በተረፈ ግን ሕዝቡ ለጠሚንስትሩ ሞት ያሣየው የሐዘን ተሣትፎ ካንጄት ነው ካንገት ለሚለው ጥያቄ በቂ የሆነ መልስ ባሁኑ ሰዓት መስጠት አስቸጋሪ ነው ቀላሉ መልስ ለታሪከ ማቆየቱ ነው የሚሻለው የቀብሩ ሥነ ሥርዓት ዕለቱ ነሐሴ ቀን ዓም ነው ጧት ያየሩ ፀባይ ደመናማና የጨፈገገው ቀን ቢሆንም ዝናብ አልነበረም እየቆየም ፈታ ያለ ቀን ሆነ አሥከሬኑ ላንደየና ለመጨረሻ ጊዜ ለሥንብት በጧት በከፍተኛ ወታደራዊ ማርሽ ታጅቦ ከቤተመንግሥት ወጥቶ መስቀል አደባባይ ከተዘጋጀለት ቦታ በከብር አርፏል ያፍሪካ መሪዎች ጥቂቶች ተገኝተዋል ጥቂቶች ደግሞ ወኪሎቻቸውን ልከዋል የዓለም ታላላቅ መሪዎች አንዳቸውም ባይጊኙም የተወሰኑት አሜሪካንን ጨምሮ ወኪሎቻቸውን ልከዋል ሁሉም በተዘጋጀላቸው ፕሮግራም መሠረት በቅደም ተከተል መሪዎቹ ንግግር አድርገዋል እጅግ የተንዛዛና አሠልች ንግግር ያደረጉት ያሜሪካዋ ተወካይ ነበሩ በሁለተኛ ደረጃ ደግሞ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ነበሩ ከኮብል ስቶን ሠራተኞች ጀምረው አላስፈላጊ የሆነ ምሥጋና እየደረደሩ ማቃታችን ንግግር ነበር ያደረጉት ይልቅ አጭርና ግልጽ ንግግር ያደረጉት የሟቹ ባለቤት ወይዘሮ አዜብ መሥፍን ነበሩ ከላይ እስከታች ከል ለብሰው መሰን ቦማውፇው ና ሲፈጅ ሆሄ ነው። በማለት አስጩኸው ሁለቱ መሪዎች በድንጋጤ ወደ አበበ ዙረው ዐይኖቻቸውን ሲያፈጡ በጨረር አንጫረሯቸው ሲሉ ይተርካሉ በመሠረቱ ይህ ዓይነቱ በመረጃ ያልተደገፈን ተራ አሉቧልታን እውነት ነው ብሎ አምኖ ለመቀበል ይከብዳል ከዚህ ላይ እንደ ትልቅ ነገር ያሠፈርኩት ግን የኢትዮጵያ ሕዝብ ሁልጊዜ ለእንደነዚህ ላሉ እውነትነት ለጎደላቸው መናኛ ወሬዎች ተጋላጭ መሆኑን ለማሣየት ነው ያም ሆነ ይህ ጠሚንስትሩ ሊሠሩ በሚችሉበት የዕድሜ ደረጃ ላይ ደርሰው ማረፋቸው የሚያሣዝን ነው ለዚህ ደግሞ ተጠያቂ የሚሆነው በሳቸው ሳንባ ሲተነፍስ የኖረው ፓርቲያቸው ነው ለዚህጅ ነው ዛሬ በሳቸው ሙት መንፈስ እንግዛችሁ የሚሉን በሥልጣን ዘመናቸው የተሠሩ ጥፋቶች ሁሉ ዉሾን ያነሳ ዉሾ ተብለው ከሳቸው ጋር አንዲቀበሩና በራእያቸው ሕዝብ ሲገዛ እንዲኖር ከጅምላ ጠመቃ ወደ ጅምላ መሀላና ቃል ማስገባት የተሄደው ምንም ይሁን ምን ይዘገያል እንጂ የሳቸው ሙት መንፈስ ከተጠያቂነት አያድንም ሁሉም ነገር ልክ ሊኖረው ይገባል ሙትን ማስወቀስና ማስረገምም ሊሆን እንደሚችል ግንዛቤ ሊያዝበት ይገባል ከዚህ ይልቅ የተሻለ የሚሆነው እሳቸውን ነፍሳቸውን ይማረው ብሎ እያንዳንዱ ባለሥልጣን የራሱን ራእይ ይዞ ነው መቅረብ ያለበት ኒ ከፍል ሁለት ምጋደው ፅመን ዕው ፅጋቃጋ ውጥንዎጥ በሬ ለግሩን ነሎ በርሷ ሓይ ሐፈሮጥ ሮ ዳጳፃሰጦፇ ሥንስባጐ ፈቷደረርጥ ዉሻ ክያፍ ወጥ«ዶ ፍሬ ፈጸ መጥፖ ጦማቭ ሥረ ሆኖናለጥንቶ ሰታትግጥ ዶሮ ወፉም ሥር ጳልድፍጦ ፈጩልኋሰጥፕ ድመ ፕራፖሬሪ ጭራ ሰጠሰሐዎፖ ዕያዔሲ ሩጫ መሪምፇ ሲፈንጠፇፖ ቀጥፈት እ ሮደሃንፎ ሳይላመጥ ቷዎም ወታ ለእ ማር ሪደሮ ፈማፍፕ ምጋ ይጎው ለመንጋ ነው ያመታ ውፕንዎቀጥ ጊዜ ነው ዘመዱ አበው ከሞታቸው ይልቅ አሟሟታቸው ያስጨንቃቸዋል ለዚህም ነው አሟሟቴን አሣምረው በማለት አዘውትረው ሲፀልዩ የሚደመጡት ይህ እውነት ነው ጊዜ ሲከፋ አሟሟትም የቀብር ሥነ ሥርዓትም አብሮ ሊከፋ ይችላል ምን በጎ ነገር ቢሠሩት ጊዜ ካላገዘ አወደደቅ ይከፋል ጊዜ ሲያግዝ ደግሞ ጨካኞችና አረመኔዎች በሠፈሩት ቁና ሣይሰፈሩ የከብር ሞት ሙተው በከብር ይቀበራሉ ለሟች ከማዘንና ከማልቀስ ይልቅ ለጊዜ ነው ማልቀስ የሚባለውም ያለ ምክንያት አይደለም ጠቢቡ ሰለሞንም ለሁሉም ጊዜ አለው ሲል ገና ቀድሞ ተናግሮታል አንደሚታወቀው የኢትዮጵያ ሕዝብ በሦስት ሺ የመንግሥትነት ዘመኑ በታሪኩ መሪዎቹ በሞት ሲለዩ ባንዲራውን ዝቅ አድርጎ ሰቅሎ ብሔራዊ የሐዘን ቀን አውጆ አዝኖ አያውቅም ይህ የቆየ ባህሉ ዛሬ በጠሚንስትር መለስ ዜናዊ ሞት ምከንያት ጥቁሩ መጋረጃ መቀደዱ መልካም ጅምር ነው አሳቸውም የዚህ ታሪክ የመጀመሪያ ባለቤት መሆናቸው እድለኛ ያደርጋቸዋል ሕዝቡም ጨዋነቱን አስመስክሯል የቤተመንግሥት በሮቹም ከፍት ሆነው ዜጎች መሪያቸውን እንዲሰናበቱ መደረጉም የሚያስወቅስና የሚያስነቅፍ አይደለም የሚያስወቅሰውና የሚያስነቅፈው የፖለቲካ ትርፍ ለማግበስበስ ሲባል አጋጣሚውን በመጠቀም ይህንን ቅንና ገራገር ሕዝብ ና ቃል ግባ እያሉ በጅምላ ቃለ መሀላ ከማስገባቱ ላይ ነው ይህ ድርጊት ነውር ብቻ ሣይሆን ሕዝብንም መናቅ ነው ለእንዲህ ዓይነቱ የዘቀጠ ፕሮፓጋንዳ አበው ጥሩ ሥነ ቃል አላቸው ሪ ፅው ለተኛሃፍ ፅው ጳንዴት ይኗቃጳያ ኃን ጳንጻን ባቆሙ ለልሷጋ ይጎቓቃሳሥ በማለት ያቅራራሉ ወይንም ይሸልለላሉ መነሻየ ወይንም የዚህ ጽሑፍ ዋና አርአስተ ጉዳዩ ጊዜ ስለሆነ ስለጊዜ ሳስብ አንድ ነገር ትውስ አለኝ እውቁ አቀንቃኝ ጥላሁን ገሠሠ ከ ዓም በፊት አርፎ ቢሆን ኖሮ አንኳንስ በሠረገላ ታጅቦ በከብር ሊሸኝ ቀርቶ ዜና ረፍቱንም በቅጡ አይነገረንም ነበር እንዲያውም አሣደህ በለው ያንን ወንበዴ የሚለው ዜማው እየተጠቀሰ ቢያንስ ላንድ ወር ያህል ይብጠለጠል ነበር ዳሩ ግን ጥሌ ጊዜ ዋስ ሆነቾውና በጊዜ ተሸኘ ባንፃሩ ጊዜ ያላገዛቸው ታዋቂው ምሁር ፀጋዬ ገመድህን ከዓም በፊች በማረፋቸው ዜና ረፍታቸውን የሰማነው ባሜሪካን ሬዲዮ ድምፅ ነበር የዚያን ዕለት የኢትዮጵያ ሬዲዮ ማዶና በ ዓመቷ ተደፈረች ሲል ቁጭቱን ተረከልን የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ አሟሟት ደግሞ ከዚህም የከፋ ነበር አበው ጊዜ ሲከፋ ያሣደጉት ዉሻ ይናከሣል ይላሉ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ከቦይ እስካውት ጀምረው ኮትኩተው ባሳደጓቸው ወታደሮቻቸው ታንቀው ወይንም በትራስ ታፍነው ተገለው የትም ሽርንቁላ ውስጥ ተጣሉ አፄ ኃይለሥላሴ እንደማንኛውም መሪ የሚወቀሱባቸውና የሚነቀፉባቸው በርካታ ህፀፆች ቢኖሩም ታንቀው የሚገደሱ መሪ ግን አልነበሩም ላገራቸው እድገት ብዙ የደከሙ መሪ ነበሩ በተለይም በዲፕሎማሲው መስከ አንቱ የተባሉ ተግባራትን አከናውነዋል ጥቂቶቹን ለመጥቀስ ያህል ኤርትራን ያላንዳች ደም መፋሰስ ከናት አገሯ በመቀላቀል አገራቸውን የባህር በር ባለቤት አድርገዋል ለዚህ ደግሞ ጠሚንስትር አክሊሉ ሀወልድ ትልቅ ባለድርሻ ነበሩ እኒህ የኢትዮጵያ ባለውለታ ታላቅ ሰውም ወንጀላቸው ምን እንደ ሆነ ሳይታወቅና የኢትዮጵያ ሕዝብ ሳያውቀው ከዐዎቹ ጋር አብረው ተረሸነ አፍሪካ አንድነት ድርጅት ከመሠረቱት አንጋፋ መሪዎች መሀከል በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀሱ መሆናቸው ብቻ ሣይሆን ዋና ጽቤቱ አዲስ አበባ እንዲሆን ጥረት አድርገዋል አቅፍ ምኒልክ የጀመሩትን ዘመናዊ ሥልጣኔ ገፍተውበታል ወይንም አስፋፍተው ካባታቸው በውርስ ያገኙትን ትልቅ ግቢ ያሁኑን አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለቀው የመጀመሪያውን ዩኒቨርስቲ በዘመናቸው በመከፈት የእውቀት ብርሃንን ፈንጥቀዋል ታሪካቸውን በተመለከተ በመጠኑ በከፍል ሦስት የቀረበ ስለሆነ ከዚህ ላይ ዝርዝር ውስጥ አልገባም ደርግ ባቋራጭ ሥልጣን በመጨበጥ የንጉሠ ነገሥቱን መልካም ስምና ዝና ከታሪከ ማህደር ፍቆ ለማጥፋት ያልፈነቀለው ድንጋይና ያልቆፈረው ጉድጓድ አልነበረም ቆልምሞ ከገደላቸው በኋላ እንኳን የደርጉ ቁንጮ መንግሥቱ ኃይለማርያም ከቢሮው ሥር ቀብሮ ዓመታት ተቀምጦባቸዋል ይባላል ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ በወታደሮቻቸው ሥልጣናቸውን እስከ ተነጠቁበት ጊዜ ድረስ ፀሐዩንጉሥ እስከመባል የደረሱ ንጉሥ ነበሩ ከዚህም ባለፈ አንዳንዶች አባቶቻቸውን እየተው ኃይለሥላሴ ይሙት እያሉ ይምሉባቸው ነበር አሳቸውም ንግግር ባደረጉ ቁጥር የምን ወድህና የምትወደን ሕዝባችን በሣለት ይናገሩ ነበር ከዚህ ላይ ግን አንድ መታወቅ ያለበት ቁምነገር ያለ ይመስለኛል ይኸውም ሕዝቡና ንጉሠ ነገሥቱ አንድም የድብብቐሸ ጨዋታ ይጫወቱ ነበር አለያም የሕዝቡ አቋም ልክ ዛሬ አንደምናየው ከጥቅምና ከጊዜ ጋር አብሮ የሚዋዥቅ አስመሳይና መስሎ አዳሪ ነበር ማለት ነው የኢትዮጵያ ሕዝብ የገዥ መደቦች የሚፈፅሙበትን ግፍና በደል በግልጽ ለመቃወምና የተጫነበትን የቀንበር ማነቂያ ቆርጦ ለመጣል አንድ አይደለም ብሶቱን የሚገልፀው በድብቅና ከፍ ሲልም በሥነ ቃል ነው በሌላ አገላለጽ አሸማቂ ነው ገዝግዞ የሚጥል እንጂ ባንድ ጊዜ የተጠመደበትን ቀንበር ሠባብሮ የሚጥል አይደለም እስከዚያው ግን መስሎ አዳሪ ነው እየከፋው ይስቃል አየተረገጠ ከረጋጮች ጋር ሆኖ አብሮ ራሱን ይረግጣል አስገራሚ ሕዝብ ነው ደርግ ንጉሠ ነገሥቱን ባሮጌ ኮልስዋጎን ጭኖ ወደ ኛ ከፍለ ጦር ሲወስዳቸው ባቅራቢያው የነበረው ወጣት ሌባ። ሌባ እያለ ሲያፏጭባቸው አጃችሁን አትጡት ብለው እንደሚራገሙ ምንም ጥርጥር የለውም በመሆኑም ወጣቱ ትውልድ በነጭ ሽብርና በቀይ ሽብር ተቧድኖ በመተራረድ ልክ እንደሳቸው አሥከሬን የዚያ ሁሉ ወጣት ሬሳ በየጎዳናው ዳርና በየሸርንቁላው እንደ ዉሻ ሬሳ ተጣለሰ ይህ እንግዲህ እጅግ ዘግናኝና አሣፋሪ የታሪከ ጠባሣ ነበር ይህ ሁሉ ደም ፈሶም ያትውልድ የጓጓለትን ሥልጣን ተረከቦ ቢሆን ኖሮ አያስቆጭም ነበር የሆነው ግን የተገላቢጦሹ ነው ኤርትራን ተዋግቶ ላስገነጠለና የባህር በር ላሣጣ ባንድ ጎሣ ላይ መሠረቱን ለጣለ ፋኖ ቡድን አገርን አሥረከቦ በዓለም ዙሪያ እንደ ጨው ዘር ተዘርቶ ባዛኝ ሆነ ተረኛው ባለጊዜ ኢሕአዴግ አዲስ አበባ ገብቶ አገሪቱን ከተቆጣጠረ በኋላ ሥልጣኑን ለማደላደል ከተጠቀመባቸው ሥልቶች መሀከል አንዱና ዋናው በደርግ ጊዜ የተጨፈጨፉትን አፅም ከየተቀበሩበት ሠዋራ ቦታ እያስቆፈረ በማውጣት ደረት እያስመታ የብዙ እናቶችን ቀልብ ለመሣብ ሞክሯል አውነተኛ የሕዝብ ልጅ መስሎ ለመታየትም ጥራት አድርጓል የቀዳማዊ ኃይለሥላሴን አፅምም ከተጣለበት አገኘሁ ብሎ ቆፍሮ በማውጣት ተወዳጅነትንና አንባ አባሽ መስሎ ለመታየትም ጥሯል ውሎ አድሮ ግን የንጉሣውያን ቤተሠቦች የንጉሥ አፅም በንጉሣዊ ከብር ከተገቢ ቦታው እንዲያርፍ በጠየቁት ጊዜ እንደማንኛውም ተራ ዜጋ መቅበር ትችላላችሁ ማለት ብቻ ሲበቃው ደርግ ዓመታት ከዘፈነባቸው እጅግ በከፋ መልኩ ባንድ ምሸት የቴሌቪዥን ፕሮግራም ጥላሸት ቀባቸው አውነተኛ ባህሪው ይህ ነበር የሕወሓት ቁንጮ ባለሥልጣናትና ካድሬዎች ገና ጫካ ሳሱ ጀምረው ታሪከን መናድና የሕዝቦችን ሥነ ልቦና መስለብ ያለፉ ነገሥታትን አፅም ማንበሳቆልና ጥላሸት መቀባት ዋና መለያቸው ነው በተለይም ያፄ ምኒልከ ከቡር አፅም ወደ አፈርነት ተቀይሮ ባለበት የዕድሜ ዘመን ላይ ተደርሶ ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ እንደ ጠላ እህል እየተቆላ ይፈጫል ዛሬ ግን ጊዜ ደጉ ለራስ ሲቆርሱ አያሣንሱ እንዲሉ የባህር በር ቆልፈው ጉሮሮውን ያነቁትን ሕዝብ ልክ እንደ ባለውለታ ተቆጥረው አቶ መለስን ታላቁ መሪያችን ብለው ለማወደስና ሕዝብን ቃለ መሀላ ለማስገባት ነፋስ እንኳን አልቀደማቸውም የቀኃጋሥላሴንና ያቶ መለስን የከብር አቀባበር እንዲሁም የሐዘን ድባብ በተመለከተ አንድ አዛውንት ቁጭታቸውን ሲገልፁድ ከእንግዲህ ለዚች አገር ቅን መሪ አያስፈልጋትም ሲሉ በምሬት ተናግረዋል በመሠረቱ ጠሚንስትር መለስ ዜናዊ ጊዜ አገዛቸውና በክብር ተሸኙ አንጂ ሌላው ቢቀር በ ዓም በአግዓዚ ጦር ባስጨፈጨፏቸው ወጣቶችና በዚህ ዓመታት ውስጥ ባንድ ብሔረሰብ ላይ ባካሄዱት የዘር ማፅዳት ዘመቻ ወንጀል ተከሰው በዓለም ዓቀፉ ፍቤት መቅረብ የሚገባቸው ሰው ነበሩ ዳሩ ግን ከሞት በላይ ሴላ ዋጋ ሊከፍሉ አይችሉምና ከተጠያቂነት አምልጠዋል ወደዚች ዓለምም ዳግም በይግባኝ አይመጡም ይህ ሲባል ግን በታሪከ አይጠየቁም ማለት አይደለም ጊዜው ሲፈቅድ የተደበቀውና የተቀበረው ሁሉ እየተቆፈረ ይወጣል እስከዚያው ግን በሙት መንፈሳቸው እየታመስን እንቆያለን ጽፎ የፕሮፓጋንዳ ዶፍ። ይህ ሁሉ ሲሆን መፈከርና ፕሮፓጋንዳ እንደ ዶፍ ያወርድ ነበር ሕዝቡም በመሪ ካድሬዎች አቀንቃኝነት እየተቀበለ አስከ መጨረሻው ድረስ ካብዮታዊ መሪያችን ከጓድ መንግሥቱ ኃማርያም ብልህ አመራር ጋር ወደፊት እያለ በፈጣኑ ባቡር ተሣፍሮ ባቡሩ ሐዲዱን ለቆ ሲምዘገዘግ በየፌርማታው እየተፈናጠሩ ወይንም እየተንጠባጠቡ የሚቀሩት ወይንም ተደፍጥጠው ያለቁት ቁጥር የትየሌሎዎች ናቸው በመጨረሻም የቁርጡ እለት ቆራጡና ብልሁ መሪያችን ቆርጠው ዚምባብዌ ሲገቡ የተናቀ ከተማ ባህያ ይወሯራል እንዲሉ ኢሕአዴግ ሥንቁን ባህያ ጭኖ አዲስ አበባ ገባ በእውነቱ የዚህ ዓይነት የጀግንነት ገድል የሚያስፈነድቅ ነበር ከዚህ የበለጠም ታላቅነትና ጀግንነት ሊኖር አይቕልም ይኽ ሁሉ ጀግንነትም ያንድ ግለሰብ ሣይሆን የወል ነበር ዛሬተገልብጦ ግን ባቶ መለስ ሙት መንፈስ አገር ስትታመስ ማየት ይጎፈንናል ደርግ የኢትዮጵያን ሕዝብ በፕሮፓጋንዳና በመፈከር ጋጋታ አደንዝዞና ናላውን አዙሮ እሱ የሰሜን ፋኖዎችን መቋቋም አቅቶት ዉሻ እንደገባበት መንጋ ዝንጀሮ ብትንትን ሲል ሁሉም ነገር ባዶ ሆኖ ርቃናችንን ቀረን ዛሬም ኤሔሕአዴጋውያን የሚያወርዱት ፕሮፓጋንዳ የጤና አይደለም ራሳቸውን ሆነው መቅረብ ሲገባቸው ሊሆኑ ባለመቻላቸው ልከ በመንግሥቱ ኃማርያም ሳንባ ሲተነፍሱ እንደነበሩ ባለሥልጣናት ግራ በመጋባት በያቅጣቻቸው ሕዝብን የውሃ ላይ ኩበት አድርገው እንደተበታተኑት ሁሉ ዛሬም ባቶ መለስ ሳንባ ሲተነፍሱ የነበሩ ሠርገኛ መጣ በርበሬ ቀንጥሱ ሆኖባቸው ግራ በመጋባት ታላቁ መሪያችን የተለሙልንን ሕዳሴ ከግብ እናደርሳለን በሚል መሪ ቃል ሕዝብን በሙት መንፈስ ለመግዛት ማቀድ በጣም ነውር ነው ዝቅ ሲልም ንቀት ነው አለያም ሰው ማጣት ነው ወይንም ደግሞ እንደተለመደው ሕወሓት ከሕዝብ በስተጀርባ የሚሸርበው ሴራ አለ ማለት ነው የኢትዮጵያ ሕዝብ በየዘመናቱ በል የተባለውን ሁሉ እያለ የኖረ ሕዝብ መሆኑን ቀደም ሲል ለመጠቆም ሞከሬለሁ ለምሳሌ ያህል አፄ ምኒልከን እምዬ ይላቸው ነበር ይህንን ሲል ግን ምከንያት ነበረው ካፄ ቴዎድሮስና ካፄ ዮሐንስ አመራር ጋር ሲነፃፀር ባንፃራዊ መልኩ በዘመናቸው ሰላም በመስፈኑ እንደናት ተቆጥረው አምዬ እንደተባሉ የአድሜ ባለፀጎች ይናገራሉ መንግሥቱ ኃማርያምም ብልሁ ቆራጡ ይባሉ እንደነበር ቀደም ሲል ጠቅሻለሁ የቁርጡ እለት ግን መንጌው እንደተባሉት ሆነው አልተገኙም ቆራጥ አመራር ሰጥተው አገራቸውን ከውድቀት ማዳን አልቻሉም የተሠጣቸው ወይንም የወጣላቸው የማንቆላጸሻ የቅፅል ስምና ተግባራቸው በጭራሽ አብሮ አልሄደም ዛሬም ላቶ መለስ የሚዘንበው ፕሮፓጋንዳ አዲስ አይደለም ከቆየው የቀጠለ ነው አንድ ሰሞን ደርግ በጦርነት ተወጥሮ በነበረበት ወቅት ሁሉም ነገር ወደ ጦር ግንባር የሚል መፈከር ነበረው ዛሬም የኢሕአዴግ ከፍተኛ ካድሬዎችና ተከታዮቻቸው ሁሉም ነገር ከታላቁ መሪያችን ጋር ወይንም መንገዶች ሁሉ ወደ ካቴዲራል ቅድስት ሥላሴ ያደርሳሉ የሚሉ ይመስላሉ ይኸ ሁሉ አዲስ አይደለም ቀኃሥላሴ ያልተባለላቸው ነገር አልነበረም ፀሐዩ ንጉሥ ከሚለው ጀምሮ ፕጠቅል አሸከር እየተባሉም ተፎክሮላቸዋል ትቤቶች ሆስፒታሎች ቴአትር ቤቶች ወዘተ በሳቸውና በልጆቻቸው ስም ተሰይመው ነበር እነዚህ ሁሉ ዛሬ የሉም ካብዮቱ ማግሥት ጀምረው ተፍቀዋል ካለፈው ትምህርት አለመወሰዱ ደግሞ የሰውን ልጅ ከንቱነትና ስግብግብነት ያመለከታል ኮሎኔል መንግሥቱ የንጉሠ ነገሥቱን አሻራ አጥፍተው የራሳቸውን አሻራ ለማስቀመጥ ጥረት አድርገዋል ፒያሣ የነበረውን ሐውልታቸውን አስፈርሰው የራሳቸውን የድል ሐውልት ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ፊት ለፊት አስቁመዋል ደቡብ ክልል ሆሳዓና ከተሚ በስማቸው የሚጠራ ሆስፓታልም ነበር ዛሬ ስሙ ሣይቀየር አልቀረም ኢሕአዴግም ይኸንኑ ፈለግ በመከተል አጠናከሯል የሕወሓት ኢለቶች ሥልጣን እንደ ተቆጣጠሩ የኢትዮጵያን ታሪክ መቶ ዓመት ከሚለው ጀምሮ ባንዲራን ጨርቅ እስከሚለው ድረስ ብዙ ነገሮችን ደልዘዋል አማራ ከልል ዋና ከተማ በሆነቸው ባሕርዳር ደርግ የሠራውን አይሮፕላን ማረፊያ ግንቦት ብለውታል ግንቦት ግን ላማራ ሕዝብ የመከራ ቋትን ያስታቀፈ ሥርዓት እንጂ የመና ዳቦ ከሠማይ ያዘነበለት ዕለት አይደለም ምናልባት ሊሆን የሚቸለው ዶሮን ሲታልሏት በመጫኛ ጣሏት ዓይነት ነው ከዚህ አዲስ አበባ በቅርብ ርቀት የሚገኘው አንጋፋው የጦር ትቤት ሆለታ ገነት ኃየሎም አርአያ ቱብሎ ተሰይሟል ይህንን ኋላ ላይ አመለስበታለሁ ለነገሩ ራሳቸውን ለመካብና ያልሆኑትን ሆነው ለመታየት የኢትዮጵያ መሪዎች ብቻ መለያ ባህሪ አይደለም ያፍሪካ አምባገነን መሪዎች ጥቅል መገለጫ ባህሪ ነው ዳቪድ ላምብ የተባሉ ጋዜጠኛና ደራሲ አፍሪካና አምባገነን መሪዎቿ በተባለው መጽሐፋቸው እውነታውን አስቀምጠውታል ሟቹ የኬንያ ፕሬ ጆሞ ኬንያታ ሙዜ በሚባል ቅፅል ስም ይታወቁ ነበር ሙዜ ማለትም በሷህሊኛ ቋንቋ ብልሁ አዛውንት ማለት ነው የታንዛኒያው መሪ የነበሩት ጁሊዬስ ኔረሬ መምህር በመባል ሲንቆላጳሱ የማላዊው መሪ ደግሞ የማሪዎች መሪ ይባሉ ነበር አንደኛው መሪ እንደ አቶ መለስ ታላቁ እየተባሉ እንደ ሚንቆላጳሱት ማለት ነው ወይንም እንደ ጥንት ነገሥታት ፕንጉሦች ንጉሥ ለማለቾ ነውኣ ያይቬሪኮስቱ መሪ ገበሬዎች ቁንጮ ሲባሉ የኢኩዋቶሪያል ጊኒው ፕሬ ብሔራዊ ታምር ሠሪ ይኸ ደግሞ የተቀናጡ ናቸው የኡጋንዳው ኢዲ አሜን ዳዳ ሣእንግሊዝ ቅኝ ግዛትን ድል የመቱ ብለው ራሳቸውን በራሳቸው ያንቆላጵሱ ነበር እሳቸው ግን የእንግሊዝ አምሳ አለቃ ነበሩ ገጽ ወደቐዎቹ መሪዎች እንመለስና እንጠይቅ ለመሆኑ ደርግና ሕወሓት ወይንምኦሠፓና ኢሕአዴግ ለምንድን ነው መንግሥቱንና መለስን ለማግነንና እጅግ ለማላቅ የሚፈልጉት። መናኛ የሆነ ማነፃፀሪያ ነው ጨርቅ በጠለሸት ወይንም በአሳት ድንጣሪ ሊቃጠል የሚችል ነው እንደ አቶ መለስ አገላለፅም ዝቅ አድርገን የምናየውም አይደለም ገመናችንን ከመከለል ጀምሮ ከብርድና ከፀሐይ የምንከላከለው በልብስ ነው የሰውን ልጅ ከብር ከሚያጎናፀፉት ነገሮች መሀከል አንዱና የመጀመሪያው ልብስ ነው አበው ልብሴን ነውር በለው የሚሉት ያለምከንያት አይደለም በመሆኑም ጨርቅም ከሚሰጠው ጥቅምና አገልግሎት አንፃር ዝቅተኛ ግምት የምንሠጠው አይደለም ይህም ሆኖ ከወርቅ ጋር ስናነፃፅረው ደግሞ ለወርቅ የምንሰጠው ግምትና ዋጋ እጅግ የላቀ ነው ወርቅ እንደ ልብስ በማንኛውም ተራ ግለሰብ እጅ ወይንም ጣት ተሰከቶ አናገኘውም የቅንጦት ወይንም የከበረ ማዕድን ነው የትግራይን ሕዝብ በወርቅ ለመሰልና ሌላውን የኢትዮጵያ ሕዝብ ብ ዝቅ ለማድረግ ከተፈለገ ትከከለኛው የማወዳደሪያ ዘዴ ከብር ከነሐስና ከመዳብ ጋር ማነፃፀር ይቻላል ከዚህ ዝቅ አድርጎ ለማዋረድም ከተፈለገበቲማቲም ቆርቆሮ ወይንም ጣሣ መመሰል ይቻላል በመሠረቲ የኢትዮጵያ ሕዝብና ጦርነት የተለያዩበት ጊዜ በውል አይታወቅም የውጭ ወራሪ መጣ በተባለ ጊዜ የዚህ ጎሣ ወይንም የዚያ ብሔረሰብ ሳይባባል ጠላት መጣበት ወደ ተባለበት ሥፍራ እየተመመ ተፋልሞጠላቱን ድል ነሥቶ ይመለሣል ወጉ ባህሉ ታሪኩ ይህ ነበር አንጂ አንዱን ወርቅ ሌላውን ጨርቅ የሚያደርግ በታሪካችን ውስጥ ተቀምጦ አልቆየንም ለዚህ አስረጅ የሚሆነን ያድዋ ዘመቻና ድል ነው ያድዋ ድል ጀግኖች አባቶቻችን እከሌ ከከሌ ተባብለው ሣይለያዩ እኩል ይኮሩበት ነበር እንጂ አዝማቹ አፄ ምኒልክ ስለሆኑ ያማራ ዘር ወርቅ ሌሎች ኢትዮጵያውያን ጨርቅ ተብለው አልተፈረጁም ወይንም አልተመሰሉም እንደሚታወቀው አፄ ቴዎድሮስ ካሣ ከቋራ መንደር ጎጥ ተነስተው የድል አድማሣቸውን እያሠፉ የጎጃምንና የጎንደርን መሣፍንት ጉራ በተራ እያንበረከኩ በመጨረሻም የሰሜኑን ደጃዝማች ውቤ ኃይለማርያምን ድል አድርገው ደረስጌ ማርያም ላይ ዘውዳቸውን ከጫኑ በኋላ ወሎና ሸዋ በመሻገር ድል በድል በመሆን በመሣፍንት ተከፋፍላና ተዳከማ የነበረች ኢትዮጵያን አንድ ለማድረግ የመሠረት ድንጋይን አስቀምጠዋል ታዲያ በዚያን ጊዜ ጎንደሮች የወርቅ ዘር ነበሩ ማለት ነው። ድርጅቱን ይመስለኛል መታደስ አለበት ለማለት ሣይሆን አይቀርም ብቻ ፀያፍ ቃላትን ነበር ይጠቀሙ የነበሩት እንግዲህ እነዚህ ሁሉ እንዲቀጥሉ ነው ሕዝብ ቃለ መሀላ የሚፈፅመው ቀጥለን ደግሞ በወሰኑት ውሳኔ ያለመፅናታቸውን እንመለከታለን በወሰኑት ውሳኔ ያለመፅናት ጠሚንስትር መለስ ጎልተው ከሚታወቁባቸው ባህሪያት መካከል አንዱና ዋናው ሥነምግባር የጎደላቸውን ቃላት ከመወርወር ቀጥሎ ፅን በቃላቸው ወይንም በወሰኑት ውሳኔ መፅናት አለመቻላቸው ነው አንድ መሪ ደግሞ ታላቅ መሪ ሊባል የሚችለው በወሰነው ውሳኔ መፅናት ሲችል ነው አቋሙ የሚዋዥቅና ሁልጊዜ ከቅል ቀዳዳ ሲገባ መውጫ ፍለጋ ላይ ታች የሚረግጥና ትናንት የተናገረውን ሸምጥጥ አድርጎ ሲክድና ሌላ ሰው ሆኖ ሲቀርብ ያሣፍራል ምንም ይሁን ምን ጥሩም ይሁን መጥፎ አንድ መሪ የተናገረውን ቃል ማከበር ሲችል ነው ከመወሰኑ በፊት ነው ደግሞ ደጋግሞ ማሰብ ያለበት አሥር ጊዜ ለካ አንድ ጊዜ ቁረጥ የሚባለውም ያለምክንያት አይደለም ርግጥ ነው ሐሳበ ግትርም መሆን አግባብ አይደለም ይህ ሲባል ግን ከጊዜ ጋር ሙልጭልጭና ተንሸራታች መሆን የለበትም ነውር ነው አቶ መለስ አምባገነን በመሆናቸው ለሚወስኑት ውሳኔ ሰዎችን ማማከር ቀርቶ ከራሳቸውም ጋር የሚመካከሩ አይመስሉም እንደመጣላቸው ይወስናሉ እንደመጣላቸው ደግሞ ይሽራሉ ይህንን በተመለከተ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰውየውን የሚፈታተኑና ግምት ውስጥ ያስገቡ ውሳኔዎችን መጥቀስ ይቻላል ሌላው ቀርቶ ሰዎችን ለማጥቃትና ለመጉዳት ሲፈልጉ በ ሰዓት ሕግ የሚያስረቅቁ መሪ ናቸው ጥቂት ምሳሌዎችን እነሆ እንደሚታወቀው በ ዓም የሸግግር መንግሥቱ በግዮን ሆቴል ሲመሠረት ከየጎሳዎቹ የተውጣጡ ወይንም ጥሪ የተደረገላቸው የጎሳ መሪዎችና የእድር ሰብሳቢዎች ሳይቀሩ እንዲመከሩና እንዲዘከሩ እድሉ ሲሰጣቸው አማራ ግን አገሩን ተዋግቶ እንዳስገነጠለና የባህር በር እንደዘጋ ወይንም እየሸራረፈ ለባእዳን የኮቴ ማረፈያ መሬት እንደሸጠ ተቆጥሮ በዚች እገር ላይ ወሳኝ ሚና እንዳልተጫወተ ታሪከ ይቅር በማይለው ሁኔታ ተገልሎ አንድም ተወካይ ሣይኖረው በሆያ ሆየ ኤርትራን ለማስገንጠል ሁሉም አጨብጭቦ ያቶ መለስን ቡራኬ ተቀብሎ ተበተነ በዚህ ጉባዔ ላይ ታላቁ መሪያችን ንግግር ባደረጉበት ወቅት አማራ ለጊዜው ወኪል የለውም ወደፊት ተደራጅቶ ወኪሉን እንደሚልክ ተስፋ እናደርጋለን ሲሉ ምፀታዊ ንግግር አድርገው ነበር ብዙም ሣይርቅ በ ዓም መጋቢት ወር ላይ መላ አማራ ሕዝብ ድርጅት መአሕድ ሲመሠረት ግን አቶ መለስ ወዲያውኑ የመአሕድን አባላት ማሣደድ ጀመሩ ሕወሓት በዚህም ሣይገታ ልክ ለኦነግ ከጎኑ ኦሕዴድን እንዳቋቋመለት ሁሉ ለመአሕድም አዲስ ድርጅት እንኳን እስቲፈበርክ ጊዜ አልሰጥ ብሎት ሁልህም ወደየ ወገንህ ቢባል ርኮት ወደ ቁርበት አከንባሎ ወደ በረት ተጠጉ እንደሚባለው የኢሕዴንን አካላት ወደየ ጎሳቸው ከበተነ በኋላ ባህርዳር ላይ ብሔር አማራ ዴሞከራሲያዊ ንቅናቄ ብአዴን ተቋቋመ ተባለ መሪውም በኋላ ስኳር ሲልሱ ተያዙ የተባሉት አቶ ታምራት ላይኔ ተሾሙለት ተቃዋሚዎችን በተመለከተ ሲጠየቁ ግማሸ መንገድ ድረስ ሔደንም ቢሆን እንቀበላቸዋለን ብለው ነበር በ ዓም ካጠገባቸው ድረስ ሲሄዱላቸው ያጋዚን ጦር አዘው አስጨፈጨፏቸው። አንግዲህ ስለጽንሰ ሐሳቡ ይህን ያህል ካልን ወደ መሠረታዊ ጉዳዩ ስንገባ እያንዳንዱ ሰው ይነስም ይብዛ እንዳቅሙ ያጭርና የረጅም ጊዜ እቅድ ይኖረዋል ይህንን እቅድም ለማሣካት ለጊዜው ያልጨበጠው ነገር ግን ነገ አሣካዋለሁ የሚለው መልካም የሆነ ራእይ ይኖረዋል ይህ ራእይም የተቀደሰና ከመንፈሣዊ ሕይወት ጋር የተቆራኘ በመሆኑ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ ራእይ እየተባለ እንደሚጠቀሰው ዓይነትም በተስፋ የሚጠበቅ ይሆናል ራእይ ባገር መሪ ደረጃ ሲሆን ደግሞ ሠፊና ጥልቀት ያለውኀው የሚሉዮኖችን ራእይ አቅፎ ወይንም ጠቅልሎ ስለሚይዝ ያገር ራአይ ነው ተብሎ ይታመናል መልካምና ቀና ራአይ ያላቸው መሪዎችም አገራቸውን ወደፊት ሊመጣና ሊደርስ ከሚችል ጥፋት አስቀድመው በመገንዘብ ሊታደጉ ይችላሉ መጥፎና እኩይ ራእይ ያላቸው መሪዎች ከሆኑ ደግሞ እነሱ ራሳቸው የጥፋቱና የውድመቱ ምንጮች ወይንም መነሻዎች ይሆናሉ ለዚህ ጥሩ ምሳሌ የሚሆኑን ሂትለርና የኢራቁ መሪ ሣዳም ሆሴን ናቸው የሂትለር ራእይ በዘር ላይ የተመሠረተ በመሆኑ የሌሎችን መብት እንዳለ ደፍጥጦ ጀርመንን የዓለም ኃያል አገር ማድረግ ነበር ሣዳትም ራሳቸውን የዐረቡ ቧለምመሪ በማድረግ ኢራቅን ማግነን ነበር በዚህ ምክንያትም ሁለቱም መሪዎች ብቻቸውን ሣይሆን አገራቸውንም ለውጭ ወራሪ ኃይሎች አጋልጠው ጠፍተዋል ስለራእይ ስናነሳ ካለፉት ነገሥታት መሀከል አፄ ቴዎድሮስ በግንባር ቀደም ይታወሱናል አፄ ቴዎድሮስ ሦስት ታላላቅ ራእይዎች ነበሯቸው አነሱም የመጀመሪያው ራአያቸው በመሣፍንት ተከፋፍላ እየታመሠች ያለችን አገራቸውን አንድ አድርገው ባንድ የማዕከላዊ መንግሥት ጥላ ሥር ማጠቃለልና ገናን አገር መመሥረት የሚል ነበር ቴዎድሮስ ይህንን ራእያቸው ሲያደርጉ ከባዶ ተነሥተው አልነበረም ያዘመን ቅኘ ገዥዎች ኣፍሪካንና ሌላውን ዓለም እንደ ቅርጫ ሥጋ እየተቀራመቱ የነበሩበት ወቅት ስለነበር ኢትዮጵያንም አንድ ቀን ሲወሯት ይቸላሉ የሚል ሥጋት ነበራቸው በመሆኑም አንድ ሆኖ መመከት እንደሚቻል አመኑ አፄ ቴዎድሮስ ሁለተኛው ራእያቸው ከውጭ የጦር መሣሪያ ገዝተው እነዚያን ቅኝ ገዥዎች መመከት አንደማይችሉ ግንዛቤ ነበራቸው ከውጭ ገዝተው ወደ አገር ውስጥ ለማስገባት ቢያስቡ እንኳን ፈተናው ቀላል እንደማይሆንም ተረድተዋል አንደኛ ወደቦቿ እንዳሁኑ በባዕዳን እጅ ተይዘውባት ነበር ሁለተኛ አገራቸው በዐረቦች ዙሪያውን የተከበበች በመሆኗ ወደ መሀል አገር የጦር መሣሪያ ገዝቶ የማስገባቱ ነገር ተስፋ አሥቆራጭ እንደሚሆን አልተሠወረባቸውም ሌላው ችግር የጦር መሣሪያውን አምራቾቹና ሻጮቹ እነዚሁ ቅኝ ገዥዎች መሆናቸው ነበር እናም መገደያቸውን ለገዳዮቻቸው ያውም ቅኝ ለማድረግ እጩ ላደረጓት አገር በተፈለገ ጊዜና መጠን ሲሸጡላቸው እንደማይፈልጉ በማመናቸው ባገር ውስጥ ባገር አፈር አስቀልጠው የጦር መሣሪያ ኢንዱስትሪ ለማቋቋም ቆርጠው ተነሱ ያሰቡትን ከግብ ሣያደርሱ የአእምሮ ረፍት የሌላቸው ቴዎድሮስ የሃይማኖት መልዕከተኞች ነን ይሉ የነበሩትን ምእራባውያን ሚሽነሪዎችን በማባበልም በማስፈራራትም በማስገደድም ጋፋት ላይ የጦር መሣሪያ ማምረቻ ኢንዱስትሪ አቋቋሙ ይህንንም ሲያደርጉ አበሻዎችን እንዲለማመዱ አብረው እንዲሠሩ አዘዙ ይህ ራእያቸውም ተሣከቶላቸው ሰባቶፖልንና አነስተኛ አዳፍኔዎችን አሠሩ ሰባስቶፖል ከጄኔራል ናፔር ጋር መቅደላ ላይ በመጨረሻዋ ሰዓት ሲዋጉ አንድ ጊዜ እንደተተኮሰበት መፈንዳቱ ይነገራል የሚያሣዝነው ግን ውጥን ራእያቸው ወራሸ ወይንም አሥቀጣይ አጥቶ መከኖ ቀርቷል ያፄ ቴዎድሮስ ሦስተኛው ራአያቸው ኢየሩሳሌምን ከቱርኮች ነፃ ማውጣት የሚል ነበር ቴዎድሮስ አንዳንድ ጊዜ ሞቅ ባላቸው ጊዜ የኢትዮጵያ ባል የኢየሩሳሌም እጮኛ ይሉ ነበር ይባላል አድናቂዎቻቸውም በበኩላቸው ታጠቅ ብሎ ፈረስ ካሣ ብሎ ስም አርብ አርብ ይሸበራል ኢየሩሳሌም። ሲሉ ያሣዝናሉ ወይንም ያናድዳሉ እንደሚታወቀው ሕወሓት አንድን ብሔረሰብ ብቻ ገንጥሎ ሉዓላዊት አገር ለማድረግለሃ ዓመታት በፋኖነት የቆየ ድርጅት ነው በመሆኑም መግዛት እስከቻለ ድረስ እያምታታና በጎሳ ሸፋን ዜጎችን እስበስ አናከሶ እነሱ ሲፋጠጡ እሱ ግን የሥልጣን ዕድሜውን በማራዘም ከወርቅ ማዕድን ጀምሮ መሬትን ለትውልድ እንዳይተርፍ አድርጎ እንደተራ ሸቀጥ በማይመጥን ዋጋ በጭካኔ እየቸበቸበ ይገኛል መግዛት ሲሳነው ደግሞ የትግራይን ሕዝብ የሙጥኝ በማለት አማራና ኦሮሞ መጡብህ እያለ ዳግም ወደ በረሃ እስከ መግባት ድረስ ያልማል ጠሚንስትር መለስ ዜናዊ ኤርትራ ዘልቀው ንግግር ባደረጉበት ወቅት በናንተ ጀርባ ላይ ያለው ቁስል በኔም ጀርባ ላይ አለ ሲሉ ሠፊና መርዛማ ንግግር አሠምተዋል ልብ እንበል አቶ መለስ በናታቸው በኩል ኤርትራዊ ናቸው ግን ደግሞ በታሪክ አጋጣሚ የኢትዮጵያ መሪ የመሆን እድል አጋጥሟቸዋል ተዋግተው ባስገነጠሏት የናት አገር ሄደው ንግግር ሲያደርጉ ግን ቂምና በቀልን በሚመሩት ሕዝብ ላይ አርግዘው እየወነጀሉና እያሳጡ ነበር ዝር ከልጓም ይስባል እንደሚባለው ከኤርትራውያን ጀርባ ላይ ያለው ቁስል በሳቸው ጀርባ እንዳለና እየተበቀሉላቸው መሆናቸውን ቁልጭ አድርጎ የሚያሣይ ነበርፁ ለዚህም ነው በግንባር ቀደም በዚህ ዓመታት ውስጥ ባማራ ሕዝብ ላይ መቋጫ የሌለው እንግልትና ወከባ እየተፈፀመበት ያለው የሕወሓት ሰዎች እውነትን መድፈር አይሆንላቸውም እንጂ በነሱም ሆነ በሻዕቢያ ጀርባ ላይ ያለው ቁስል በሌሎች ኢትዮጵያውያን ጀርባ ላይምኮ አሰ ጥያቄው ቁስሉ እንዴትና በምን ምከንያት ተፈጠረ የሚለው ነው የሚያሳዝነው ደግሞ ይህ የጀርባ ቁስል ሳይፈርጥ ሴላ የጀርባ እባጭ መፈጠሩ ነው የመጀመሪያው እባጭ ወይንም የጀርባ ቁስል ሊፈጠር የቻለው ኤርትራ ሳትገነጠል እንድትኖር ከገንጣዮችና ካስገንጣዮች ጋር ሴላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ባደረገው ፍልሚያ ነበር ገንጣይና አስገንጣዮች በለስ ቀናቸውና ኤርትራ ተገነጠለች ቁስሉ በዚሁ ቢሽር ኖሮ በጎ በሆነ ነበር ግን አልሆነም ሊሆንም አይቸልም በመሆኑም ርቀን ሣንሄድ ከ ኪሎ ሜትር ለማትሰፋ ባድሜ ያን ያህል ደም ማፍሰስ የጀርባ ቁስል ብቻ ሣይሆን የጭንቅላት ካንሠርም ነው ሕወሓት የፈጠረው ስለሆነ ግን ሕጋዊና ተገቢም ነው ይህ የከፋ ከፋፋይ የጎሳ ሥርዓት እንዲቀጥልም ያቶ መለስ ቅምጥሎች ዛሬ የታላቁ መሪያችን ራእይ ከግቡ እናደርሳለን እያሉ በጎሳ መጋረጃ ውስጥ ሆነው ማሸሟጠጣቸው ደግሞ አንጄት ያቆስላል አቶ መለስ የጎሳ በሽታ የተጣባቸው መሆኑ የሚታወቀው ገና ከማለዳው ሥልጣን ላይ እንደ ወጡ ልክ ባንዲራን ጨርቅ እንዳሉ ሁሉ ያከሱም ሐውልቶች ለወላይታው ምኑ ናቸው። ሲሉ ተራና እንደ ቀልድ የተናገሩት አይደለም የምራቸውን ነበር በረሃ ሳሉ ይንተከተከባቸው የነበረውን ጥላቻና ትግራይን የመገንጠሉ በሽታ ከአእምሯቸው ውስጥ ያልተፋቀ መሆኑን ማረጋገጫ ነበር በሌላ በኩልም የሌሎቹን ኢትዮጵያውያን የባለቤትነት መብት ለመሸርሸርና ለማጥፋት የታለመ ለመሆኑ ምንም ጥርጥር የለውም ሌላው ያቶ መለስ ጎሰኛነትና አድሏዊነት ከጢስ ዓባይ ተጎትቶ ወደ ትግራይ የተወሰደው የኤሌከትሪከ መሥመር በጋይንት አድርጎ ሲያልፍ ጋይንቶች እባካችሁን ትንሸ ለኛም ትረፉን ሲሉ ጥያቄ ያቀርባሉ የግፍ ግፍ ጥያቄ ማቅረባቸውም ጥርጣሬን ፈጥሮ በኤሌከትሪክ ገመዱ ላይ አደጋ ሊያደርሱ ይቸላሉ በሚል ስጋት በእያንዳንዱ ምሰሶ ስር ሦስት ሦስት አባወራዎች እንዲጠብቁ ይበየንባቸዋል እናም በምሸት በዚያ የሚያልፉ መንገደኞች በየምሰሶዎቹ ስር ቁመው ሲያዩዋቸው ገርሟቸው ብበምሸት ከግንድ ሥር ቁማችሁ ምን እየጠበቃችሁ ነው ብለው ሲጠይቋቸው የሕወሓት መኳንንት ራታቸውን ሲበሉ ቁመን መብራት እያበራን ነው አሉ ይህ አባባል እንደ ቀልድ የተነገረ ይምሰል እንጂ የምሬትና የቁርሾ መሆኑ ግን የሚካድ አይደለም ወይንም በሌላ ምክንያት ማስተሳበል አይቻልም በሌላ ጊዜ በሌላ ጉዳይ ስለ ኤሌከትሪከ መብራት ለጠሚንስቅሩ ጥያቄ ሲቀርብላቸው ዴህ የጋይንት ሕዝብ ጥያቄ ነው ሲሉ በቁጣ ነበር የመለሱት ይህ አባባላቸውም የሚያመለከተን ምን ያህል በከፋት እያኘኩ ይዘውት የቆዩ መሆናቸውን ነው ይህ በእንዲህ አንዳለ የባድሜ ጦርነት ይከሰታል የጋይንት ወጣቶች ለውትድርና ሲሆን ይፈለጉና ወታደር ካልሆናችሁ ተብለው መግቢያ መወጫ ደጣሌ በዚህ ወቅት ወላጆች እባካችሁን እንደ መብራቱ ውትድርናውንም ዝለሉን አሉ ይባላል ሌላው ሣይጠቀስ መታለፍ የሴለበት ኢጣሲያ ባምስቱ ዓመት የግፍ ወረራ ለፈፀመችው የጦር ካሣ እንድትከስ ተበይኖባት የቆቃን ግድብ ሠርታ ከሳለች የኢትዮጵያ ሕዝብ በብዛት የሚያውቀው ሌላ የጦር ካሣም ከሣ ነበር እንደሚታወቀው ሌላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ኤርትራን ጨምሮ በ ዓም ነፃ ሲወጡ የጎንደር ሕዝብ ግን ነየ የወጣው ካንድ ዓመት በኋላ ዓም ነበር የዚህን ምከንያት ጎንደር ያነዬ በሚል ርእስ ገና ያልታተመ የጻፍኩት ስለሆነ ከዚህ ላይ የማነሣው ነገር የለም የሆነ ሆኖ ኢጣሊያ ለጎንደር ሕዝብ ስንት ሜጋ ዋት ንእንደሚያመነጭ አላውቅም እንጂ አንድ ግዙፍ ጀኔሬተር ከሳ ነበር ይህንን ጄኔሬተር ጎንደሮች በደም ባጥንታቸው ያገኙትን ወይንም የደማቸው ካሣ የሆነውን ጊዜ የሰጠው ቅል ድንጋይ ይሠብራል እንዲሉ ጀግናው ሕወሓት በሌሊት ነቅሎ ወስዶ ትግራይ ውስጥ ተከሎታል ይህንን እብሪትና ከፋትስ በምን ቃል መግለፅ ይቻላል። አፄ ምኒልከ በ ዓም አድዋ ተራሮች እስከነ ባለቤታቸው የዘመቱት ጣሊያንን ለማባረር ሣዴሆን የትግራይን ሕዝብ ለመውረርና ለመዝረፍ ከሆነ ወይንም ከጣሊያን ጎን ተሰልፈው ወግተውት ከሆነም በግልፅ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ይንገሩት የትግራይ ሕዝብም በግልፅ እስከነ ምከንያቱና ጥፋቱ ይነገረውና አውቆት ወንድሙ የሆነውን ያማራ ሕዝብ በግልፅ ይውቀስበት ያማራ ሕዝብምሕውነት በትግራይ ሕዝብ ላይ አባቶቹ አሁን የሕወሓት ካድሬዎችና ታጣቂዎች ባማራ ሕዝብ ላይ አእንደሚፈፅሙበት ያለ ግፍ ፈፅመውበት ከሆነ ያባት ዕዳ ለልጅ ይተርፋልና በግልፅ ወንድም የሆነውን የትግራይን ሕዝብ ይቅርታ ይጠይቅበት ከይቅርታ የበለጠ ደግሞ ያበጠ ቁስልን የሚያፈርጥ የለም አለበለዚያ በደፈናው ለሥልጣንና ያገርን ሀብት ለመዝረፍ ሲባል ያማራን ሕዝብ በተገኘ አጋጣሚ ሁሉ በጅምላ በትር ባል ያዘበት ዘመን ኀፍጠኛ እያሉ መዝለፍና በሌሎች ኢትዮጵያውያን እንዲጠላና እንዲፈራ መቀስቀስ የኋላ ኋላ መዘዙ ላገር አንድነት አይበጅም ለትውልድ ጥበብን እንጂ የከፋትን ሥንቅ ቋጥሮ ማቆየት ከፉ የደም በሽታ ይመስለኛል ነግ በኔ ነውና ይህ የሕወሓት እኩይ ተግባር ሊገታና ሊቆም ይገባዋል በዚህ ሁኔታስ አይጥና ድመት ተሁኖ እንዴት እንደ አንድ ሕዝብ አብሮ ተከባብሮ መኖር ይቻላል። ጠይቁ በተረፈ የብአዴንን አመራሮች በተመለከተ በያጋጣሚው እነማን እንደሆኑ የተገለፀ ስለሆነና ሕዝቡም በሚገባ ስለሚያውቃቸው ከዚህ ላይ ስማቸውን እነከሌ እነ ከሴ እያሉ መዘርዘሩ አስፈላጊ ሆኖ አላገኘሁትም ባጭሩ ግን አማርኛ ተናጋሪዎች የኤርትራና የትግራይ ልጆች ሆነው የጎንደር ሕዝብ ወይንም ሌላው ያማራ ሕዝብ አቅፎ ደግፎ በጉያው ይዞ ኮትኩቶ ያሣደጋቸው ናቸው የናት ጡት ነካሽ ሆነው ዛሬ እየቀለዱበት ያሉት ታሪከ ይፍረደው ከብሮም ብርሃን የትግራይና ያማራ ሕዝቦች ከጥንት ጀምረው ኢትዮጵያ እንደ አገር ሥትመሠረት ከዳማት መንግሥት ጀምሮ አክከሱም ላሊበላ ሸዋ ጎንደር የነገሥታቱ በተለያዩ ጊዜያትና ዘመናት መቀመጫዎች ነበሩ እንዲህ ሲኮንም የተጠቀሱት ሕዝቦች ብቻ ሣይሆኑ ሌሎቹም ሕዝቦች አብረው ኑረዋል አብረው በመኖራቸውም ተጋብተዋል ተዋልደዋል የባህልና የቋንቋ መዳቀልንም ፈጥረዋል በነዚህ ሂደቶችም ያማራና የትግራይ ሕዝቦች ማዕከል ወይንም ያንድነት ርሾ ስለመሆናቸው በየታሪኩ ተጠቅሶ ይገኛል ይህ ከሆነ ታዲያ ሕወሓት በትግራይ ሕዝብ ስም ባማራ ሕዝብ ላይ የሚያዘንበው የከፋት ፕሮፓጋንዳና የዘር ማፅዳት ዘመቻ ከምን የመነጨ ነው። ይህንን ጥያቄ ያማራ ሕዝብ ብቻ ሣይሆን የትግራይ ሕዝብም ሆነ ሌላው የኢትዮጵያ ሕዝብም ይህንን ሀቅ ጠይቆ አውነቱን ሊጨብጥ ይገባዋል ሕወሓት እንደ ሌጣ ፈረስ ሊጋልበን እይገባም ከአውነት የበለጠ ቁስልን የሚያሽር ነገር የለምና እያንዳንዱ ዜጋ ከከፋትና ከግል ጥቅመኝነት ተላቆ እውነት የመፈለጊያው ጊዜ አሁን ነው በምንም መመዘኛ በታላቁ መሪያችን ሞት እየተባልን ልንደለልና እንደ ሕፃን ልጅ በከረሜላ ልንታለል አይገባንም ያማራና የትግራይ ሕዝቦች ከፉ በጎን በጉርብትና እኩል ተካፍለዋል ከቋንቋ በስተቀር የሚለያያቸው የለም ቋንቋንም ቢሆን ራቅ ያሉት የጎጃም የደቡብ ወሎና የሸዋ አማራዎች ካልሆኑ በስተቀር የጎንደር አማራዎች ትግሬኛንም እኩል ካማርኛ ጋር ይናገሩታል ዛሬ ጊዜ አገኘን ተብሎ ተከዜን ተሻግረው መሬት እስከ መከለል የተደረሰውም የጎንደር አማራዎች ትግሬኛ ቋንቋን በመናገራቸው ነው ያንዱን ቋንቋ በጉርበትና አብሮ በመኖር ወይንም በሌላ አጋጣሚ መናገርም በበጎ መልኩ ሊታይ ሲገባው መሬትንም የሚያስነጥቅ ከሆነ መጥፎ ሥንቅ ነው ልብ እንበል ቋንቋ ወሰን ከሆነ ያማሮች አገር ሠፊ ሊሆን ነው የኛን ምሳሌ አንተወውና ቋንቋ ያንዲት አገር የደም የሥጋና ያጥንት ወይንም የጎሳ ወሰን ከሆነ እንግሊዝ ቅኝ የገዛቻቸው አገሮች ሁሉ ማለትም እንግሊዘኛ ቋንቋ ተናጋሪ ያፍሪካ አገሮች የእንግሊዝ አካሎች ሊሆኑ ነው ማለት ነው ይህ የቋንቋ ወሰን መዘዙ ብዙ ነውልብ አንበል ሕወሓት ተከዜን ተሻግሮ የጎንደሮችን መሬት ወደ ትግራይ መከለሉ ትልቅ የክፋት ሥንቅ ነው ለሁለቱም ሕዝቦች ያስቀመጠው ጥንት በማልዱ መሣፍንቱ በሥልጣን ሽኩቻ ምክንያት የስበስ ጦርነት ቢያካሂዱም ከጦርነቱ ፍፃሜ በኋላ ቁርሾና በቀል የሚባል ነገር አልነበረም አሸናፊውእገር ያስተዳድራል ተሸናፊው አቅሙን አውቆ ይገብራል ከዚህ ውጭ ለሕዝቦች የሚቆይ የከፋት ሥንቅ አልነበረም ጦርነቶቹም ይካሄዱ የነበሩት በገዥ መደቦች መሀከል በሥልጣን ይገባኛል ምክንያቶች እንጂ አንድ ሕዝብ በራሱ አነሳሽነት ሌላውን ሕዝብ የወረረበት ጊዜ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ተከስቶ አይታወቅም የገዥ መደቦችን ተከትሎ ግን የዚህ ጎሳ የዚያ ብሔረሰብ ሳይባል አብሮ እየዘመተ መውረሩና ጥፋት ማጥፋቱ እውነት ነው ይህ ዓይነቱ ፍልሚያ ባህላችንም ነበር ማለት ይቻላል ይህም ሆኖ ያማራ ሕዝብ የትግራይን ሕዝብ የቱን የገዥ መደብ ወይንም ንጉሥ ተከትሎ ነውና ይህ የሕወሓት እኩይ ተግባር ሊገታና ሊቆም ይገባዋል በዚህ ሁኔታስ አይጥና ድመት ተሁኖ እንዴት እንደ አገድ ሕዝብ አብሮ ተከባብሮ መኖር ይቻላል። ጠይቁ በተረፈ የብአዴንን አመራሮች በተመለከተ በያጋጣሚው እነማን እንደሆኑ የተገለፀ ስለሆነና ሕዝቡም በሚገባ ስለሚያውቃቸው ከዚህ ላይ ስማቸውን እነከሴ እነ ከሌ እያሱ መዘርዘሩ አስፈላጊ ሆኖ አላገኘሁትም ባጭሩ ግን አማርኛ ተናጋሪዎች የኤርትራና የትግራይ ልጆች ሆነው የጎንደር ሕዝብ ወይንም ሴላው ያማራ ሕዝብ አቅፎ ደግፎ በጉያው ይዞ ኮትኩቶ ያሣደጋቸው ናቸው ናት ጡት ነካሽ ሆነው ዛሬ እየቀለዱበት ያሉት ታሪክ ይፍረደው ከብሮም ብርሃን የትግራይና ያማራ ሕዝቦች ከጥንት ጀምረው ኢትዮጵያ እንደ አገር ሥትመሠረት ከዳማት መንግሥት ጀምሮ አክሱም ላሊበላ ሽዋ ጎንደር የነገሥታቱ በተለያዩ ጊዜያትና ዘመናት መቀመጫዎች ነበሩ እንዲህ ሲኮንም የተጠቀሱት ሕዝቦች ብቻ ሣይሆኑ ሌሎቹም ሕዝቦች አብረው ኑረዋል አብረው በመኖራቸውም ተጋብተዋል ተዋልደዋል የባህልና የቋንቋ መዳቀልንም ፈጥረዋል በነዚህ ሂደቶችም ያማራና የትግራይ ሕዝቦች ማዕከል ወይንም ያንድነት ርሾ ስለመሆናቸው በየታሪኩ ተጠቅሶ ይገኛል ይህ ከሆነ ታዲያ ሕወሓት በትግራይ ሕዝብ ላይ የሚያዘንበው የከፋት ፕሮፓጋንዳና የዘር ማዕዳት ዘ ነው። ልብ እንበል ጀኔራል ሣሞራ የኢትዮጵያ የመከለከያ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማጆር ሹም ተብለው የተቀመጡ ናቸው ግን ደግሞ ከ ብሔር ብሔረሰቦች መሀከል አንዱን አማራን መርጠው ወይንም ነጥለው አማራን እንዳያገሠራራ አድርገን አጥፍተነዋል በማለት ባዳራሽ ውስጥ ለተሰበሰበ ሕዝብ ያደረጉት ንግግር አስደንጋጭና አሳሳቢ ነው እንቅልፍ የሚያስተኛም አይደለም የሕወሓት ሰዎች ምን እየሠሩና ምን እየቀበሩ እንዳሉ ደግማችሁ ደጋግማችሁ ጠይቁ አንዳንድ ጊዜ ልብ ብላችሁ አጢናችሁ ከሆነ የንፁሐን ደም እየተከተለ የሕሊና ሰላም የሚነሳቸው ይመስላሉ አማራ በዚህ ዘመን ጫካ ገብቶ ጥይት ተኩሶ አንድ ተጋዳላይ ሳይገልባቸው ይህን ያህል በመንፈሱ ለምን እንደሚሸበሩ ግራ የሚያጋባ ነገር ነው ይህንንም ጠይቁ ባማራ ሕዝብ አንድ የጠነከረ ባህል አለ ለልጅ ከፉ ነገር አይነገርም ይባላል ይህ መልካም ነገር ነው ክፉ ሥራ ቢሠራ እንኳን በጊዜው ይወቃቀሱበታል እንጂ ካለፈ በኋላ አይነሳም በጣም ነውር ነው ቁርሾና በቀሉ ወደ ትውልድ እንዳይተላለፍ ጥንቃቄ ይደረጋል ከልጆች ፊት አይነሳም እሱን ነገር አርሱት አታንሱት በቃኮ አለፈ እየተባለ ይደበቃል ወይንም እንደሞተ ይቆጠራል አሁን ግን አበጥሮ መነጋገሩ የግድ አየሆነ መጥቷል ከእንግዲህ በደረቅ ፕሮፓጋንዳ እየተቋሰሉ አብሮ መኖር ከማይቻልበት ደረጃ ላይ ተደርሷል ቁስሎቻችቸንና እባጮቻችን ሊፈርጡና ሊሽሩ የሚችሉት እውነቱን አውቀን መወቃቀስ ስንቸል ብቻ ነው አለበዚያ እንደብሥራት አማረ የፈጠራ ታሪክ እየጻፍን አንድን ሕዝብ ከርሃብ ጋር እያነፃፀርን ጥላሸት የምንቀባ ከሆነ ሌላ ክፉ ብጉንጅ አያሳበጥን መሆናችንን ልናውቅ ይገባናል የሕወሓት ሰዎች በየጉያችን እባጭ እያስታቀፉን መሆናቸውን እያንዳንዱ ዜጋ ግንዛቤ ሊኖረው ይገባል ሌላው የሕወሓት ተጋዳላይ ያስታቀፈንን እባጭ ብጉንጅ ደግሞ እነሆ አናት ሲመታ እግር መቆም አይቸልም። ልብ እንበል ጀኔራል ሣሞራ የኢትዮጵያ የመከለከያ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማጆር ሹም ተብለው የተቀመጡ ናቸው ግን ደግሞ ከ ብሔር ብሔረሰቦች መሀከል አንዱን አማራን መርጠው ወይንም ነጥለው አማራን እንዳያንሠራራ አድርገን አጥፍተነዋል በማለት ባዳራሽ ውስጥ ለተሰበሰበ ሕዝብ ያደረጉት ንግግር አስደንጋጭና አሳሳቢ ነው አንቅልፍ የሚያስተኛም አይደለም የሕወሓት ሰዎች ምን እየሠሩና ምን እየቀበሩ እንዳሉ ደግማችሁ ደጋግማችሁ ጠይቁ አንዳንድ ጊዜ ልብ ብላችሁ አጢናችሁ ከሆነ የንፁሐን ደም እየተከተለ የሕሊና ሰላም የሚነሳቸው ይመስላሉ አማራ በዚህ ዘመን ጫካ ገብቶ ጥይት ተኩሶ አንድ ተጋዳላይ ሳይገልባቸው ይህን ያህል በመንፈሱ ለምን አንደሚሸበሩ ግራ የሚያጋባ ነገር ነው ይህንንም ጠይቁ ጊን ባማራ ሕዝብ አንድ የጠነከረ ባህል አሰ ለልጅ ከፉ ነገር አይነገርም ይባላል ይህ መልካም ነገር ነው ከፉ ሥራ ቢሠራ እንኳን በጊዜው ይወቃቀሱበታል እንጂ ካለፈ በኋላ አይነሳም በጣም ነውር ነው ቁርሾና በቀሉ ወደ ትውልድ እንዳይተላለፍ ጥንቃቄ ይደረጋል ከልጆች ፊት አይነሳም እሱን ነገር አርሱት አታንሱት በቃኮ አለፈ እየተባለ ይደበቃል ወይንም እንደሞተ ይቆጠራል አሁን ግን አበጥሮ መነጋገሩ የግድ እየሆነ መጥቷል ከአንግዲህ በደረቅ ፕሮፓጋንዳ እየተቋሰሱ አብሮ መኖር ከማይቻልበት ደረጃ ላይ ተደርሷል ቁስሉሎቻ ሊፈርጡና ሊሸሩ የሚችሉት እውነቱን አውቀን መወ ነው አለበዚያ እንደብሥራት አማረ የፈጠራ ታሪክ እየጻና ከርሃብ ጋር እያነፃፀርን ጥላሸት የምንቀባ ከሆነ ሌላ ከፉ መሆናችንን ልናውቅ ይገባናል የሕወሓት ሰዎት አያስታቀፉን መሆናቸውን እያንዳንዱ ዜጋ ግንዛቤ ሊኖረወ የሕወሓት ተጋዳላይ ያስታቀፈንን አባጭ ብጉንጅ ደግሞ አናት ሲመታ እግር መቆም አይችልም። የሕወሓት ሰዎች ወደፊት እንደምናየው ያማራ ወጣቶ ሲሟገቱ ሌላው ቀርቶ የሚፈፀምባቸውን ግፍ ለመናገር ፊት የደረሰን አዝመራ ወፍ ይበላዋል እንዲሉ ኦ በመቀጥቀጥ ሌሎች በአግራቸው ቁመው እንዳይሄዱ ሸምድምድ ወይንም ልፍስፍስ ትውልድን ማፍራት ጫወታውንም ልብ ብሎ ላጤነ ሰው አንደ ዱላ ቅብብሉሎ ነው ይህንን ያልተገነዘብነውና ያልተረዳነው ነ የምንለቃቅመው ብቻ ነን ለማንኛውም አንዱ ተጋዳላይ አብነት ሠፈር የድርሻውን ካዛውንቶቹ ተጋዳላዮች ተ በሚገባ ገልጧል ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ ዝግጅት ከፍል ሐሳባቸውን ግለሰቦች ይጽፉልናል የዚህ ተጋዳላይ ደብዳቤዎትም ወቅት ነበር ለማንኛውም የመጀመሪያው ደብዳቤ እንዳዲ ወቅቱ የወያኔ ሠራዊት የደርግን ሠራዊት እየጠረረገ ቀርቧል በቅድሚያ ግን ትግሬና ወያኔ ያንድ ሣንቲም ስለሆኑ ትግሬ ስል ወያኔ ወያኔ ስልም ትግሬ ማለቴ እን ሲል አስቀድሞ ይነግረናል ለኔ ግን ወያኔዎችና ትግሬም ነው የምወስዳቸው በርግጥ ወያኔዎች የትግራይ ሕዝብ ይታወቃል የትግራይን ሕዝብ በመደዳ ግንትግሬ ማለት ትግሬ ብሎ መበየን ትከክል አይመስለኝም እ። ይህ ተጋዳላይ የራሱ ፍርሃትና ጭንቀት ወይንም እሱ በሌሎች ሕዝቦች ላይ ያለውን ጥላቻ የፈጠረበት የፍርሃት ድፍቀት እንጂ የትግራይን ሕዝብ በመደዳ የሚጠላ አንድም ዜጋ የለም በርግጥ የኢትዮጵያ ሕዝብ ብቻ ሳይሆን የትግራይ ሕዝብ ጭምር ከሌሎች ወንድሞቹ ሊነጥለው የሚታገለውን ሕወሓትን አይወድም ይህ ተጋዳላይም ከትግራይ ሕዝብ እንደ ሕወሓት ለመሸጎጥ ስለሚፈልግ ወያኔ ስል ትግሬ ትግሬ ስልም ወያኔ ማለቴ ነው ሲል ገና ከመግቢያው ላይ ሊያስተዋውቀን ሞክሯል ይህ ግን ስህተት ነው ሆዱ ጩቤ አፉ ቅቤ ባንዳንድ አካባቢዎች እናንተ የዚህ ብሔረሰብ አባል ናችሁ አማራዎችን ለማለት ነው ይህንን አካባቢ ለቃችሁ ውጡ እየተባሉ ነው ተብሎ ገና ከማለዳው ለጠሚንስትር መለስ ዜናዊ ለቀረበላቸው ጥያቄ ሲመለሱ ዳኛ ዋንኛውን ያማራ አዝዝ ሰወረ ጴይደሐም ሰሩቆም ዲይደም ያምናውፇቀወያ ለርሶ ዲደረ ነው።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

አስተያየቶች:


memezon

የማውረድ አማራጮች | ወደ ፒዲኤፍ ቀይር | የዕለቱ መጽሐፍ

© dirzon | የአገልግሎት ደንቦች | የግላዊነት መምሪያ | ስለ | አገልግሎቶች | መልእክት