Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
አየነው መስፍን ክፍል ሁለት የይቅርታ አፈፃፀም እና ውጤት በአማራ ክልለ የቤተሰብ ህግ አንቀጽ ።
ፅበርፀ ብቻ ነው ዓቃቤ ህግ ይግባኝ ማለት የሚችለው ተከሳሹ ለጊዜው ወይም በነፃዛበመለቀቁ ወይም የተወሠነው የእስራት ቅጣት አነስተኛ ነው በማለት ሊሆን እንደሚችል የኢትዮጵያ የወንጀለኛ መቅጫ ስነስርዓት ህግ በቁጥር ያስቀመጠው ድንጋጌ አንደተቀዳበት የሚታመነው የሲንጋፖር የወንጀለኛ መቅጫ ስነስርዓት ህግ በአንቀጽ ደንግጎት እናገኛለን ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ቀደምት የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ታሪክ እንደሚያሳየው የወንጀል ክስ የሚያቀርበውና የሚከራከረው በወንጀሉ የተበደለው ሰው ወይም የተበዳዩ እንደራሴ ነበርኢትዮጵያዊያን ለሙግት የነበራቸው ፍቅር ከፍተኛ ስለነበርና በወንጀሉ የተበደለው ሰው ወይም የዚህ ተበዳይ እንደራሴ ፍትህ እንዲሰፍን ሳይሆን ወንጀለኛውን ለመበቀል በማሰብ ያልተገደበ ይግባኝ ያቀርቡ ነበር ወንጀለኛውም በበኩሉ ከጥፋተኝነት ወይም ከቅጣት ለማምለጥ በየደረጃው ላሉ ፍርድ ቤቶች ገደብ የሌለው ይግባኝ ሲያቀርቡ እንደነበር የኢትዮጵያ የወንጀል ስነ ስርዓት ህግን ያረቀቁት ፊሊፕ ግራቭንን በመጥቀስ ስታንሊ ዚ ፊሸር ኢትዮጵያን ክሪሚናል ፕሮሲጀር በሚለው መጽዛፃፋቸው ላይ ገልፀዋል ይህ የሙግት ባህልምየወንጀለኛ መቅጫ ስነስርዓት ህጋችን አቀራረጽ ላይ የራሱን አሻራ አሳርፎ እንዳለፈም በአርቃቂው የተነገረውን በመጥቀስ በዚሁ መጽሐፍ ላይ ተጽፎ ይገኛል በመሆኑም በተበደለው ሰው ወይም በእንደራሴው ሲቀርብ የነበረው የወንጀል ክስ በዐቃቤ ቭ ሪ ፀ ሃኔ ያማሥ ህግ እንዲቀርብ ሲደርግ ክርክሩን ተከታትሎ ዳር የማድረስ ዛላፊነት የተጣለው በዚሁ ተቋም መሆኑ ግልጽ ነው ዐቃቤ ህግ ይህን ተግባር ሲያከናውን በተለይም በይግባኝ ረገድ ልክ እንደቀደመው የሙግት ባህል ገደብ የሌለው ይግባኝ ማቅረብ አለበት ወይ የሚለውን ስንመለከት የወንጀለኛ መቅጫ ስነ ስርዓት ህጉ በቁጥር ንዑስ ቁጥር እና እንዲሁም በዚሁስነስርዓት ህግ ንዑስ ቁጥር ባሉትድንጋጌዎቹ ክርክሩን በመጀመሪያ ከሠማው ፍርድ ቤት ቀጣይ ወዳለው ፍርድ ቤት አንድ ጊዜ ይግባኝ የማቅረብ መብት በግልፅ የሠጠ ሲሆን ሁለቱ ፍርድ ቤቶች ተመሳሳይ የሆነ ውሳኬ ከሠጡ ሁለተኛይግባኝ ማቅረብ አንደማይቻል ያስቀምጣል ነገር ግን በስነስርዓት ህጉ በቁጥር ንዑስ ቁጥር ፊደል ለ መሠረት ከፍተኛ ፍርድ ቤት በይግባኝ ሰሚነት በማየት የበታች ፍርድ ቤትን ውሳኔን ካፀና ሌላ ሁለተኛ ይግባኝ ለጠቅላይ ንጉሰ ነገስት ፍርድ ቤት ለማቅረብ የፈቀደ መሆኑ የቀደምት የሙግት ስርዓት ቅሬታ መሆኑን ያሳያል በመሆኑም ይህን ለመቅረፍ በልምድ የዳበረው አሰራር አንደተጠበቀ ሆኖ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅን በዝርዝር ስንመለከት የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ለሰጠው የመጨረሻ ውሳኔ ይግባኝ የሚቀርበው ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነው በሌላ በኩል የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በሰጠው ውሳኔ ይግባኝ ማለት የሚቻለው ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይሆናል በል ሁኔታሁለተኛ ይግባኝ የሚፈቀድበት ስርዓት አለ ይፄውም የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በይግባኝ ሰሚ ስልጣኑ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ውሳኔን የሻረው ወይም ያሻሻለው ከሆነ ተሟጋቾች ይግባኝ ቅሬታቸውን ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ማቅረብ ይችላሉ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በየትኛውም መልኩ የሚሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ ይሆናል ከዚህ ላይ ትኩረት መሰጠት ያለበት በህግም ይሁን በልምድ በሰበር መታየት ላለባቸው ጉዳዮች የሰበር አቤቱታ ከማቅረብ ውጭ መደበኛ የወንጀል ይግባኝ የሚቀርብበት ስርዓት አለመኖሩ ነው በሌላ በኩል የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ካፀናው ለሁለተኛ ጊዜ ይግባኝ መጠየቅ የማይቻል መሆኑን መገንዘብ ያስፈልጋል ኔ ያማታሥ ያፊዴራል ፍርድ ይፇቻ ለዎሯ ምረ ፌደራል ይጋሪታፖ ጋሄዜማ ረጋኛ ቀመታፖቋርሃኘ ያትድፖ ዉም ፆጽ ታዕ ጵ እና ቃታዕ ጵ ሪያ የይግባኝ መሠረታዊ መገለጫዎች መብቱ በህግ መፈቀድ ያለበት መሆኑ የይግባኝ መብት የሚኖረው የበታች ፍርድ ቤት በሰጠው ዉሳኔ ላይ ቅሬታ ያለው ወገን ለሚቀጥለው የበላይ ፍርድ ቤት ይግባኝማለት ይችላል ብሎ ህግ በግልጽ ሲፈቅድ ብቻነው። በእንደዚህ አይነት ሁኔታ የግል ተበዳይ አቤቱታ የማቅረብ መብቱን ተጠቅሞ ለችሉት ዐቃቤ ህጉ የቅርብ ፃላፊ ወይም ለሚቀጥለው የበላይ ፃላፊ አቤቱታ የማቅረብ መብቱ የተጠበቀ ዕህዖራ ቋማረ ዖራጠፇፅው ፓፈረ « ታዕ ዎረ ፖ ነው የሚቀርበው አቤቱታ የይግባኝ መጠየቂያ ጊዜው ከማለፉ በፊት መሆን አለበት የበላይ ዐቃቤ ህግ ይግባኝ ይጠየቅልኝ አቤቱታ ከግል ተበዳይ ስለቀረበለት ብቻ ይግባኝ እንዲጠየቅ ትዕዛዝ መስጠት የለበትም ይግባኝ ያልተጠየቀበትን ምክንያት ጠይቆ መረዳት ወይምየውሳኔ ግልባጩን አስመጥቶ በመመልክት ለአቤቱታው ምላሽ መስጠት ይኖርበታል ከዚህ ባሻገር ሊያዋጣ በማያስችል ጉዳይ ይግባኝ እንዲጠየቅ ትዕዛዝ መስጠት አንዱ ለይግባኝ አስተዳደሩ ውድቀት መንስኤ ተደርጎ ይወሰዳል መጠይቅ እንዲሞሉ ከተሰጡ ሰዎች ውስጥ ዐቃቤ ህግ ሳያምንበት ተገድዶ ይግባኝ የሚጠይቅ መሆኑን ገልፀዋል በሌላ በኩል ዐቃቤ ህግ ይግባኝ ባለመጠየቁ ምክንያት እጠየቃለሁ በሚል ፍራቻ ምክንያት በማያዋጣ ጉዳይ ይግባኝ እንደሚጠየቅ ለማረጋገጥ ተሞክሯል በአጠቃላይ የህግና የፍሬ ነገር ግድፈት መኖሩን ሳይረጋግጥ በአብዛኛው ጉዳይ ይግባኝ ስለ ሚጠይቅ የዐቃቤ ህግ ይግባኝ ከጊዜ ወደጊዜ በከፍተኛ ደረጃ የሚጨመርና ውጤቱም እየቀነሰ መምጣት የጥራት ችግር በምክንያትነት የሚወሰድ ነው ዐቃቤ ህግ ስህተት ያለበትን ፍርድ የማሣረም ሀላፊነት የወንጀል የፍትህ ስርዓቱ ዋና ዓላማ አጥፊዎች ነፃና ሜዛናዊ በሆነ የፍርድ ዛደት ከህብረተሰቡ ተለይተው በጥፋታቸው መጠን ተገቢውን ፍርድ እንዲያገኙ ማድረግ ነው በመሆኑም በዳኝነት የሥራ አካሄድ በሚጣራ የፍርድ ስህተት ምክንያት ጥፋተኛመባል የማይገባው ንፁህ ሰው ጥፋተኛ ነው ተብሎ እንዳይቀጣና ወንጀሉን መሥራቱ በበቂ ማስረጃ የተረጋገጠበት ተከሳሽ በፍርድ ስህተት ምክንያት ነፃነህ ተብሎ ወደ ህብረተሰቡ ተቀላቅሎ አንዳይቀርእንዲሁም ተከሳሹ ከጥፋቱ የተጋነነ የቅጣት ውሣኔ ተሰጥቶት እንዳይቀር ወይምተከሳሹ ሊወሰንበት ከሚገባው የቅጣት ውሣኔ በታች ዝቅ ያለና የህዝብ ጥቅምን የሚጎዳ የተሳሳተ ፍርድ ተፈፃሚነት እንዳይኖረው ለማድረግ ተከሳሹም ሆነ ዐቃቤ ህግ የተፈጠረው የፍርድ ስህተት እንዲታረም አቤቱታ የሚያቀርቡበት የይግባኝ ሥርዓት በህጋችን ውስጥ ተካትቶ ይገኛል አዚህ ላይ በጉልህ መታየት ያለበት መሠረታዊ የሆነ የህግና የፍሬ ጉዳይ ስህተት ያለበት ፍርድ በይግባኝ እንዲታረም ለማድረግ የዐቃቤ ህግ ድርሻ ምንድን ነው የሚለው ነው በዚህ ጉዳይ የዐቃቤያነ ህግ ድርሻና ሀላፊነት ይግባኝ የተሻሻለው የዓቃቤ ህግ መተዳደሪያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ደንብ ቁጥር ዓምዝክረ ህግ ኛ ዓመት ቁጥር ባህር ዳር ግንቦት ዓም ዖፀይፇያኝ ለዕፖሥዳደሩሃ ሐማዎናሦ መመጩመይቅ ዕሙታ ፅሰዎሥቻ ውዕም ያሀታ ያሰው ሃ ዖወጋደሷ ዕ ለፇራረያ ፖፈሲ መመረያ ሥቃፖፍ ፍሦሀ ቢሮ ጽ ሰሚው ፍርድ ቤት በሥር ፍርድ ቤት የፈፀመውን የህግና የፍሬ ነገር ጉዳይ የማስረጃ አመዛዘንና ሌሎች ፍርዱን ሊያስለውጡ የሚችሉ ስህተቶች በመግለፅና በማሳየት ወይም የሥር ፍርድ ቤት ፍርድ ስህተት የሌለበት መሆኑን በበቁ ሁኔታ እንዲረዳ ማድረግ ነው ዐቃቤያነ ህግ መሠረታዊ ስህተት ያለበት የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሣኔ ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት እንዲያፀናው የመከራከር ሀላፊነት የለባቸውም ይልቁንም በሥር ፍርድ ቤት የታሰሩ መሠረታዊ ህግና የፍሬ ጉዳይ ስህተቶችና ግድፈቶችን ለቅሞ በማሣየት ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የሥር ፍርድ ቤት የሠራውን ስህተት በውሣኔው እአንዲያርመውና እንዲያስተካክለው የበኩላቸውን ድርሻ መወጣት ይገባቸዋል ይህንንም ሲያረጉ በሥር የቀረበውን ክርክርና ማስረጃ አንደዚሁም ፍርድ ቤቱ የሰጠውን የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሣኔ በአግባቡ በመመርመርና መመዘኑን መረዳት አለባቸው በሌላ በኩል የሥር ፍርድ ቤት የሰጠው የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሣኔ ሚዛናዊና ትክክለኛ ሆኖ ካገኙት ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የሥር ፍርድ ቤት ውሣኔ ሚዛናዊና ትክክለኛ ፍርድ መሆኑን ተገንዝቦ የተከሳሹን ይግባኝ ውድቅ እንዲያደርገው በቂና አሳማኝ የሆነ የመከራከሪያ ሃሣብ ማቅረብ አለባቸው በሥር ፍርድ ቤት የወንጀል ክስ ቀርቦባቸውና በቂ ማስረጃ ቀርቦባቸው አላግባብ በነፃ የለቀቃቸውን ተጠያቂ የሚሆነበትን የሀላፊነት መጠን ዝቅ ያለላቸው ወይም መሠረታዊ የቅጣት አወሳሰን መርሆችን ያልተከተለ ቅጣት ቀልሎ የተወሰነላቸው ተከሳሾች ካሉ ዐቃቤ ህግ የመንግስትና ህዝብን ጥቅም ለማስከበር ስህተት ያለበት ፍርድና እና የቅጣት ውሣኔ ይግባኝ በማቅረብና በሥር የተፈፀመውን ስህተት ለይግባኝ ሰማው ፍርድ ቤት በማስረዳት ስህተቱ እንዲታረም ተገቢውን ጥረት የማድረግ ሀላፊነት ያለበት ቢሆንም የተጋነነና መሰረታዊ ያልሆነን ጉዳይ በመያዝ ይግባኝ ማለት የለበትም አዚህ ላይ ዐቃቤ ህግ ምን አይነት ስህተት ያለባቸው ፍርዶች እንዲታረሙለት ነው የይግቦኝ ክርክር ማቅረብ ያለበት የሚለው በጥንቃቄ መታየት ይኖርበታል ምክንያቱም መሠረታዊ የወንጀል ህግና የሥነ ሥርዓት ህግ ዳኞች የህሊና ሚዛናቸውን በመጠቀም ውሣኔ እንዲሰጡባቸው ሆን ብሉ ክፍተት የሚፈጥሩበት ሁኔታ ይስተዋላል በተለይ በቅጣት አወሳሰን ወቅት ለዳኞች የህሊና ሚዛን ህጉ የሚተወው ክፍተት እጅግ በጣም ሰፊ ነው ዝኔ ዕማሥ ጽ ሆኖም ዳኞች ይህንን በህግ የተሰጣቸውን ስልጣንህጉ የደነገገው በዘፈቀደና በደመነፍስ እንዲጠቀሙበት ሣይሆን አጠቃላይ የወንጀል ህግና የወንጀል ፍትህ ስርዓቱን ዓላማውን የቅጣት ማክበጃና ማቅለያ ሁኔታዎችን ከግምት ውስጥ በማስገባት ተገቢውን ውሣኔ እንዲሰጡ መሆኑ በግልፅ ተደንግጓል በመሆኑም ዐቃቤ ህግ ይግባኝ ለማለት የሥር ፍርድ ቤት የፈፀመው መሠረታዊ የህግ ወይም የማስረጃ ምዘና ስህተት መኖሩና ስህተቱ ቢታረም ፍርዱ ሊለወጥና ሊሻሻል የሚችል መሆኑን በተለይም የፍርዱ መለወጥና መሻሻል የህግ አፈፃፀም ሥርዓትን በማስከበር የህዝብ ጥቅምና ደህንነት ለማስከበር የሚችል መሆን አለመሆኑንየሥር ፍርድ ቤት በዐቃቤ ህግ የቀረበውን ማስረጃ ተቀባይነት ሲመረምር ወይም የማስረጃውን ታዓማኒነትና ክብደት ሲመዘን መሠረታዊ ስህተት የፈፀመ መሆን አለመሆኑን ወይም የሥር ፍርድ ቤት ዐቃቤ ህግ በህግ ወንጀሉን እንዲያስረዳ ከተጣለበት የማስረዳት ሸክም በላይ የሆነ ማስረጃ እንዲቀርብ በመፈለግ ሚዛናዊ ያልሆነ መደምደሚያ ላይ መድረሱን የቅጣት ውሣኔም ቢሆን ዳኞች መሠረታዊ የቅጣት አወሳሰን መርሆችን በመጣስ አላግባብ የቅጣት ውሣኔ የሰጡ መሆኑን ወይም የተሰጣቸውን ስልጣን የቅጣት ማቅለያና የቅጣት ማክበጃ ሁኔታዎችን ሣያመዛዝነ አላግባብ ቅጣት የወሰኑና ውሣኔውም የህዝብ ጥቅምና ደህንነት ላይ ጉዳት የሚያደርስ መሆኑን መመዘን ይገባቸዋል በመሆኑም ዐቃቤያነ ህግ በፍርድ ሒደት መሠረታዊ ያልሆኑና ጥቃቅን ስህተቶች ተፈጥረዋል ብለው ባሰቡ ቁጥር ይግባኝ ማቅረብ አይገባቸውም በሥር ፍርድ ቤት የተፈፀመውን ስህተትና ስህተቱ በይግባኝ ታይቶ ቢስተካከል ሊያስገኝ የሚችለውን ጥቅም ማመዛዘን አለባቸው። በይግባኝ የሚከራከረውም ዐቃቤ ህግ ይህንነ መሠረታዊ መርህ በመከተል ይግባኙን በመደገፍ አለዚያም ይግባኙ እንዲሰረዝ በግልፅ ለይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ማቅረብ ይገባዋል አስከ አሁን ተከሣሽ በሥር ፍርድ ቤት የተሰጠ ፍርድ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ሲያቀርብ ወይም ዐቃቤ ህግ መሠረታዊ የፍሬ ጉዳይ ወይም የህግ ስህተት ያለበት ውሣኔ በይግባኝ እንዲስተካከል ክርክር ሲያቀርቡ ገዥ ሊሆን የሚገባው ዋናው መርህ ማንም ንፁህ ሰው በተሳሳተ ፍርድ አንዳይቀጣ ወይም ወንጀል መሥራቱ በበቂ ማስረጃ የተረጋገጠበት ሰው በተሳሳተ ፍርድ ነባ ነህ ተብሎ ወደ ህብረተሰቡ እንዳይቀላቀል ለመከላከል እና ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ትክክለኛ ፍርድ ላይ አንዲደርስ መርዳት የዐቃቤ ህግ ሚና መሆኑ የኢፌዲሪ የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ፖሊሲ ማብራሪያ ዓም ያልታተመ ገጽ ነውበአጠቃላይ ዐቃቤ ህግጉዳዩን በመጀመሪያ ያየው ፍርድ ቤትም ሆነ ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ትክክለኛ ፍርድ ላይ እንዲደርሱ ተገቢውን እገዛ የማድረግ ሀላፊነት አለበት የዓቃቤ ህግ ይግባኝ የማሸነፍ ምጣኔማነስ ምክንያት በመሠረቱ ዐህግ ይግባኝ የሚጠይቀው ፍርድ ቤት በሰጠው ውሳኔ ላይ ቅሬታ አለኝ ውሳኔው ፍትህን አዛብቷል ህግን መሠረት ያላደረገ ነው በሚል ሲሆን በየደረጃው የሚገኙ ፍርድ ቤቶች የዐቃቤ ህግ ማስረጃ በአግባቡ እንደክሱ ሊያስረዳ ያልቻለ እንደሆነ በወመህስስህግ ቁጥር መሠረት መከላከል ሳያስፈልገው በነፃ ሲያሰናብቱ ወይም የቀረበበትን ክስ መከሳከል ከቻለ በወመስስህግ ቁጥር ንዑስ ቁጥር መሠረት ተከሳሹን በነፃ ይሰናበት በማለት ሊወስኑ ይችላሉ በዚህ ጊዜ ዐቃቤ ህግ ይግባኝ ከመጠየቁ በፊት ፍቤቱ የሰጠው ውሳኔ በአግባቡ መሆኑንና አለመሆኑን መመርመርመቻል አለበት ብቃት የሌለውና የማያዋጣ ይግባኝ ማቅረብ በዐህግ እና በፍርድ ቤት ስራ ላይ ጫና ከመፍጠር በተጨማሪ ተከሳሾችን ያለ አግባብ በማጉላላት የመብት ጥሰትን ያስከትላል የበታች ዐህግ ለጠየቀው ይግባኝ የበላይ ዐህግ የቀረበውን ይግባኝ ስለ መደገፍ ወይም ደግፎ የማይከራከር ስለ መሆኑ ግብረ መልስ በተጠናከረና በተሞላ መልኩ የማይላክ በመሆኑ የስር ዐህግ በጠየቀው ይግባኝ ውስጥ ያለውን ጥንካሬና ድክመት አውቆ በአግባቡ መማር አለመቻሉ የዐህግ ይግባኝ ውጤታማ አለመሆን እንደ ችግር የሚወሰድ ነው ለበታች ዐህግ ተገቢውን ድጋፍ አለማድረግ ከላይ በስፋት እንደተጠቀሰው ዐህግ ውጤታማ በሆነ መልኩ ስራውንማከናወን ይችል ዘንድ አቅማቸውን በተለያየ መልኩ ማጐልበት ያስፈልጋል ይህም በአጭርና በረጅም ጊዜ ስልጠና እንዲሁም በስራ ላይ አርስ በእርስ የሚሠለጥኑበትን በተለይም ዋና ዋና ጉዳዬች በፓናል የሚታዩበትን አሰራር ተጠናክሮ አለመዘርጋት አንዲሁም ለሥር ዐቃቤ ህግ የሚያደርገው ክትትል ድጋፍ ዝቅተኛ መሆን ጉዳዩን በአግባቡ አለመፃፍየወንጀል ዐቃቤ ህግ ስራን መልሶ ከማደራጀት የኮክቨ ጥናት መሠረት ከፖሊስ የሚመጣን የምመዝገብ መርምሮ ውሳኔ ከመስጠት እስከ ተከራክሮ ማስወሰን ፃላፊነት እንዳለባቸው ይታወቃል ይህአደረጃጀት አንድን ስራ ከጫፍ እስከ ጫፍ የሚሠሩ መሆኑን ያመለክታል በመሆኑም ዐቃቤያን ህግ አየተፈራረቁ ወደ ችሎት ክርክር የሚገቡ በመሆኑ ችሉት የገባ ዐህግ ስለ ተከራከረበት ጉዳይና ፍርድ ቤቱ ስለ ሰጠው ትዕዛዝ ዝርዝሩን በፋይሉ ላይ ማስፈር መቻል አለበት ሌላው ተረኛ የችሎት ዐህግ አንብቦ ሊረዳው በሚችለው መንገድ አሁን የተለያዩ ፋይሎች ለአብነት ተወስደው በአጥኝው ሲታዩ የታየው ችግር በፋይሉ ላይ የሚፃፈው ጉዳይ ዝርዝር ያለመሆኑና የሚቀጥለው ተረኛ ዐህግ በአግባቡ ስለ ጉዳዩ በቂ ዕውቀት እንዲኖረው የማይጋብዙ አብዛኛዎቹ የቀጠር ቀን ብቻ የተመዘገበባቸው መሆኑን ነው ይግባኝ ሰሚው ጠቅላይ ፍርድ ቤት የስር ዐቃቤ ህግ ይግባኝ ሲጠይቅ ወይም ፍርደኞች ይግባኝ በሚጠይቁበት ጊዜ የክልሉ ዐህግ አስተያየት በፅሁፍ አንዲሰጥ ትዕዛዝ ይሠጣል ይህ አሰራር በልምድ የዳበረና የወንጀል ስነ ስርዓት ህጉን ያልተከተለ ነው። በ ዓም ፍርደኞች ካቀረቡት የይግባኝ መዛግብት ውስጥ በይግባኝ ሰሚው ፍቤት ውሳኔ አግኝቶ ከዚህም ውስጥየፀና ሲሆን ውጤታማ የሆነው ነውኞ ከዚህ ውሳኔ መረዳት የሚቻለው ካለፉት አመታት በተሻለ ሁኔሕሑ ዓቃቤ ህግ በሚያደርገው ክርክር የፍርደኞች ይግባኝን ውድቅ ማድረግ መቻሉን ነው በሌላ በኩል በ ዓም የፍርደኛ ይግባኝ ስንመለከት ይግባኝ ሰሚው ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍርደኞች ካቀረቡት ይግባኝ በ መዛግብት ላይ ውሳኔ ተሰጥቶ ከዚህ ውስጥ በዓቃቤ ህግ አሸናፊነት የተወሰነ ሲሆን ደግሞ ተሸናፊ በመሆን የተወሰነ ነው ከዚህ መገንዘብ የሚቻለው ምንም እንኳን የማሸነፍና የመሸነፍ መጠኔ አሰራር ራሱን የቻለ የአያያዝ ክፍተት የሚያስነሳ ቢሆንም ዐቃቤ ህግ ይግባኝ ጠይቆ ውጤታማ ከሚሆን ይልቅ ፍርደኞች ያቀረቡትን ይግባኝ ውጤታማ እንዳይሆን በማድረግ አረገድ የተሻለ ነው ብሎ መውሰድ ይቻላል የፍርደኞች ይግባኝ በዚሁ ዓመት በዞን ደረጃ ያለውን ውጤታማነት ስንመለከት ፍርደኞች ካቀረቡት ይግባኝ ውስጥ መዛግብት ላይ በይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ውሳኔ ተሰጥቶ ከዚህ ውስጥ በመልስ ሰጭ አሸናፊነት በተሸናፊነት በያዘ መልኩ ውሳኔ ተሰጥቷል የመረጃ ትንተና የዐህግ ክስ የጥራት መጓደል ምክንያቱን ለማወቅ ዘላቂ መፍትፄ ለመፈለግ ያስችል ዘንድ ጥያቄ ከቀረበላቸው ሰዎች ውስጥ ዐቃቤ ህግ በግዴሌሽነት መንገድ ክስ የሚያቀርብ በመሆኑ የክስ ቻርጅ የጥራት ችግር አጋጥሟል በማለት መጠይቁን የሞሉ ሲሆን ደግሞ በማያዋጣ ጉዳይ ዐቃቢያነ ህጎች ክስ የሚመሰረቱት ፍርድ ቤት እንደፈለገ ያድርገው በሚል መሆኑን ደግሞ ለመድከም ባለመፈለግ ክስ የሚመሰርቱ መሆኑን አመላክተዋል ያማታሖ ገሂ ያማሥ ዖያዐዐ ዓም ያጵመ ፍሦሀ ቢሮ ይነዕድዕፖ ወሮ ሪፖርሂፇሠረቦሳታታመ መጨይ ዖምታ ሰመዎቻ ያፅውታ ፅዕዮምጥም በየደረጃው የሚገኑኙ ዐቃቢያነ ህጎች ፍርድ ቤት የመጨረሻ ውሳኔ በሰጠባቸው የወንጀል ክስ ውሳኔዎች ላይ ይግባኝ የሚጠይቁት በተመረጡና የሚያዋጡ ጉዳዮችን ለይተው ነው ወይ ለሚለው ጥያቄ በሰጡት አስተያየት አዎ የሚያዋጡ ጉዳዮች ተለይተው ነው ይግባኝ የሚጠይቀው በማለት አስተያየት የሰጡሲሆን ደግሞ ዐህግ አሸናፊ መሆን የሜቻል መሆኑን ሳያረጋገጥ ይግባኝ የሚጠየቅ መሆኑን ገልፀዋል ዐቃቤ ህግ ሳያምንበት ይግባኝ እንዲጠይቅ የሚገደድ መሆኑን ለማረጋገጥ ያስችል ዘንድ ከተጠየቁት ባለሙያዎች ውስጥ ይግባኝ እንዲጠይቅ አይገደድም በማለት አስተያየት የሰጡ ሲሆን ደግሞ ዐቃቤ ህግ በጉዳዮ ላይ ሳያምንበት ተገድዶ ይግባኝ የሚጠይቅ መሆኑን ገልፀዋልኞ ይግባኝ እንዲጠይቅ የሚገደደውም በበላይ ዐቃቤ ህግ ትዕዛዝ ሲሆን ደግሞ በስራ ሂደት መሪዎች ይግባኝ እንዲጠይቁ የሚገደዱ መሆኑን እንዲሁም በመምሪያ ፃላፊዎች ይግባኝ እንዲጠይቁ የሚገደዱ መሆኑን ገልፀዋል የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የስር ዐቃቤ ህግ በሚጠይቃቸው የወንጀል ይግባኝ አቤቱታ ላይ በወመስስ ህግ በሚያዘው መሰረት ለቃል ክርክር ተከራካሪ ወገኖችን መጥራትና አከራክሮ መወሰን ሲገባው የበላይ ዐህግ የስር ዐህግ ለጠየቀው የይግባኝ ደግፎ የሚከራከር ወይም የማይደግፍ መሆኑን በዕሁፍ አስተያየቱን አንዲሰጥ መጠየቁ መጠይቁን ከሞሉት ሰዎች ውስጥ የህግ መሰረት የለውም የህግ መሰረት ዓለው ሲሉ ቀሪዎቹ የሚሆኑት መጠይቁን ያልሞሉ ናቸው የስር ዐህግ በወንጀል ጉዳይ ቅሬታ ኑሯቸው ይግባኝ በሚጠይቁባቸው መዛግብት ላይ የበላይ ዐህግ ጉዳዮን መርምሮ በመደገፍ ረገድ ያለው አዝማሚያ ምን እንደሆነ ለማወቅ በቀረበው መጠይቅ መሰረት የተወሰኑ ባለሙያዎች ጉዳዩን በአግባቡ ሳይመረምሩና የሚያዋጣ እና የማያዋጣ መሆኑን ሳይለዩ የስር ዐቃቤ ህግን ይግባኝ በጅምላ የሚደግፉ መሆኑን የገለፁ ሲሆን በጅምላ የስር ዐቃቤ ህግን ይግባኝ አይደግፍም ብለዋል ደግሞ አብዛኛውን ጊዜ ዐቃቤ በጅምላ የቀረበለትን ይግባኝ ደግፎ የሚከራከር መሆኑን ገልፀዋል ሃኔ ያማታ ጋኔ ዕማታ ሪኔ ያማሥ መዝኔ ያታማሥ ዝሀኔ ያማሥ በወንጀል ይግባኝ የችሎት ክርክር የዓቃቤ ህግን ተሳትፎና ተከራከሮ የማስወሰን ብቃት ምን ያህል እንደሆነ ለማወቅ ጥያቄ ከቀረበላቸው ሰዎች መካከል ዐቃቤ ህግ ጥሩ ተሳትፎ የሚያደርጉና ችሎቱን በመርዳት ረገድ የተሻለ ስራ የሚያከናውኑ መሆኑን የገለፀ ሲሆን ደግሞ ዐህግ በወንጀል ችሎት ክርክር ሂደት ተሳትፎቸው ዝቅተኛ መሆኑን አስተያየት ሰጥተዋል የዐቃቤ ህግ ይግባኝ ውጤታማነትን በተመለከተ መጠይቁን ከሞሉት መካከል መካከለኛ ከፍተኛ ደግሞዝቅተኛ ነው በማለት ምላሽ ሰጥተዋልሞበሌላ በኩል መጠይቁን ያልሞሉ ናቸው የስር ዐቃቤ ህግ በጠየቁት ይግባኝ ምን ያህል ውጤታማ እንደሆነና የበላይ ዐህግ የነሱን ቅሬታ ደግፎ የሚከራከር ወይም የማይከራከር መሆኑን በየጊዜው የሚያውቁበት አሰራር መዘርጋቱ የስር ዐህግ ከጥንካሬያቸውም ሆነ ከውድቀታችው እየተማሩ በቀጣይ አሰራራቸውን እንዲሻሻሉ እንደሚረዳ ይታሰባል በመሆኑም የተቀመጠውን አሰራር ተከትሎ ከበላይ ዐቃቤ ህግ ግብረ መልስ የሚሰጥ መሆኑን ለማወቅ ጥያቄ ከቀረበላቸው ሰዎች ውስጥ አዎ ግብረ መልስ ይላካል ያሉ ሲሆን ደግሞ አልፎ አልፎ ግብረ መልስ የሚላክ መሆኑንና የመቆራረጥ ችግር እንዳለ የገለጹ ሲሆን ደግሞ የበላይ ዐቃቤ ለስር ዐቃቤ ህግ በይግባኝ ጉዳይ ምን ደረጃ ላይ እንደደረሰ ግብረ መልስ የማይልክ መሆኑን ገልፀዋል መጠይቁን ከሞሉ ሰዎች መካከል የዐህግ ይግባኝ ውጤታማ አይሆንም በማለት የመለሱ ሲሆን ደግሞ በተከሳሽ በኩል የሚቀርቡ ይግባኞች ውጤታማ አይሆኑም በማለት አስተያየት ሰጥተዋል አኩል ነው ያሉ ሲሆን ቀሪ ደግሞ የትኛው ውጤታማ እንደሆነ ለይተን አናውቅም በማለት አስተያየት የሰጡ ናቸው የዐህግ ይግባኝ ነው ውጤታማ የማይሆነው ካሉት ውስጥ ውጤታማ ያልሆነበትን ምክንያት ለማወቅና ችግሩን ለመቅረፍ ሲጠየቁ የስር ዐቃቤ ህግ የይግባኝ ማመልከቻ ችግር ለዐህግ ይግባኝ ውጤታማ አለመሆን ምክንያት ሊሆን እንደሚችል የገለፀ ሲሆን የበላይ ዐቃቤ ህግ የችሎት ተሳትፎና የክርክር ችግር መሆኑን እንዲሁም ደግሞ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔን በአመዛኙ የማፅናት ዝንባሌ መኖሩ አንደ ምክንያት የሚወሰድ መ ኔ ዕማሥ ዝኔ ያታማሥ ነው በማለት መጠይቁን የሞሉ ሲሆን ደግሞ ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት መልስ ሰጭ ለሁለተኛ ክርክር በመደረግ የሚደርስበትን መጉላላት ለመቀነስ በማሰብ የዐቃቤ ህግ ይግባኝ ውድቅ በመደረጉ ነው በማለት አስተያየታቸውን ገልፀዋል ምዕራፍ አራት የዐቃቤ ህግ የይግባኝ መዛግብት ውጤትና የውሳኔዎች አጭር ትንታኔ ጥቅም ለማግኘት ወይም ለማስገኘት ስለተፈፀመ ወንጀል በይግባኝ ባይ የሰሜን ጎንደር ዞን ዓቃቤ ሕግና በመሰጭ ደለለች ታደሰ መካከል በነበረ ይግባኝበ ዓም የወጣውን የኢፌዴሪ የወንጀል ህግ አንቀፅ የተመለከተውን በመተላለፍ በዓለፋ ወረዳ ጤና ጣቢያ የአለት ገንዘብ ተቀባይ ሆና በመስራት ላይ እንዳለች መስከረም በተደረገ የኦዲት ምርምራ አንድ ሺ ስድስት መቶ ሰላሳ ስምንት ብር ከ ሳንቲም አጉድላ ተገኝታለች በሚል ለቀረበባት ክስ ዓቃቤ ህግ ባቀረበው የሰውና የሰነድ ማስረጃ ክሱ ስለተረጋገጠ እንድትከላከል በተላለፈው ብይን መሰረት ጎደለ የተባለውን ገንዘብ ለአለቃዋ መስጠቷን ምስክሮችን አቅርባ በማስረዳቷ ፍቤቱ የተከሰሰችበትን አንቀጽ በመለወጥ በአንቀጽ ጥፋተኛ አድርጎ በ ብር የገንዘብ መቀጮ እንድትቀጣ በመወሰነ የዞኑ ዓቃቤ ህግ መሰጭዋ ጥፋተኛ የተደረገችበት አንቀጽ ራስንም ሆነ ሌላ ሰው ለመጥቀም ባልታሰበበት ሁኔታ ለተፈፀመ ወንጀል የሚጠቀስ መሆኑ በግልፅ አንቀፁ እያመለከተ ፍቤቱ በዚህ አንቀፅ ጥፋተኛ ማድረጉ ተገቢስላልሆነ የጥፋተኛነቱ ውሳኔ ተሽሮ በቀረበው ክስ በተጠቀሰው አንቀፅ መሰረት ጥፋተኛ ተደርጋ ለመደቡ ተመጣጣኝ የሆነ ቅጣት እንዲወሰንባት የሚል ቅሬታ ሲያቀርብ የክልሉ ዐህግ ደግሞ በቀረበው ማስረጃ የግል ጥቅም ለማግኘት ወይም ለማስገኘት ፃሳብ ወንጀሉ መፈፀሙ ተረጋግጦ ሳለና በአንቀጽ የሚሸፈን ሆኖ ሳለ በማይሸፈንበት ድንጋጌ ጥፋተኛ መደረጉ ተገቢ ስላልሆነ ደግፈን እንከራከራለን የሚል ምላሽ ሰጥቷል ይግባኙን የተመለከተው ፍርድ ቤትም መሰጭ ሳይጠራ ይግባኙን ሰርዞታል የዞኑ ዐህግ ለጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ባቀረበው የይግባኝ ቅሬታ መሰጭ ጥፋተኛ የተደረገችበት አንቀጽ ጥቅም ለማግኘትም ሆነ ለማስገኘት ባልታሰበ ጊዜ የሚጠቀስ አንቀጽ ነው ቢልም የአንቀፁ መግቢያ እንደሚያሳየው ማንም ሰው አስቦ ተገቢ ያልሆነጥቅም ለማግኘት ወይም ለሌላ ለማስገኘት የሚል ነው ህጉ በግልጽ ያስቀመጠውን ዛሳብ ዖፍሦሀ ሴሮ ዖወይመ ዐ ። ሃ ዖሟጎዕታያው መይም ጎኛ ፍርድ መዕወፖ ቢባል እንኳ በዚሁ ህግ ቁጥር መሰረት ክሱ እንዲለወጥ ወይም አዲስ ክስ እንዲዘጋጅ ማድረግ እያለበት ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ የስር ፍቤቱን ውሳኔ ማጽናቱ ተገቢ አልነበረምዐህግ በጉዳዩ ላይ መሰረታዊ የህግ ስህተት ናእንዲታረም ሰበር ማቅረብ ነበረበት በይግባኝ ባይዐቃቤ ህግበመሰጭ መለሰ ውድነህመካከል በነበረ የአካል ጉዳት ወንጀል ክርክር መሰጭ በ ዓም የወጣውን የወንጀል ህግ አንቀጽ ለ ላይ የተመለከተውን ተላልፎ በ የግል ተበዳዮች ላይ በፈፀመው ድርጊት የኛውን ግል ተበዳይ የፊት ጥርስ አውልቋል እንዲሁም የዚህን የግል ተበዳይ እጁን ሰብሯል በሚል በወረዳ ፍርድ ቤት በቀረበበት ክስ ጥፋተኛ ተደርጎ የ ዓመት ጽኑ አስራት ሲወሰንበት ተከሳሽ ለአዊ ብሄረሰብ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ በማቅረቡ ይግባኙን የተመለከተው ከፍተኛ ፍርድ ቤት በክሱ የተጠቀሰውን ጉዳት የሚያረጋግጥ የህክምና ማስረጃ አልቀረበም በሚል ይግባኝ ባይ በወንጀል ህጉ አንቀጽ መሰረት በቀላል ጉዳት ማድረስ ወንጀል ጥፋተኛ አድርጎ በ ወር ቀላል እስራት ወይም በአማራጭ በ ብር እንዲቀጣ ይወሰናል በከፍተኛው ፍርድ ቤት ውሳኔ ቅር የተሰኘው የዞኑ ዐህግ ይግባኙን ለጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርቧል የክልሉ ዐህግም የህክምና ማስረጃ እያለ ከፍተኛው ፍርድ ቤት የህክምና ማስረጃ የለም በማለት የሰጠውን ውሳኔ ተገቢ ባለመሆኑ የዞኑን ዐህግ ይግባኝ አደግፋለሁ በማለት በጽሁፍ አስተያየቱን ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ይልካል ይግባኙ በሚሰማበት ዕለትም መሰጭው ሳይጠራ ፍርድ ቤቱ መዝገቡን ሲዘጋው የጽሁፍ መልስ የሰጠውና በችሎት የተሰየመው ዐህግ ፍርድ ቤቱ ይግባኙን ውድቅ ያደረገው በአግባቡ ነው በሚል ዓይነት አንድምታ መዝገቡ እንዲቀመጥ ለጽህፈት መዝገብ አያያዝና ስታትስቲክስ ባለሙያ መርቶታል ምንም እንኳን ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ የከፍተኛውን ፍርድ ቤት ውሳኔ ያፀናበት ምክንያት በማስረጃ አመዛዘን ላይ የተመሠረተ ቢሆንም በዚህ ጉዳይ ላይ የቀረበው ማስረጃው የደረሰው ጉዳት ቀላል ወይስ ከባድ የሚል መሠረታዊ የህግ አተረጓጐም ጥያቄን የሚያሥነሳ ነው ምክንያቱም ሦስት ጥርስ መውለቁና እጅ መሠበሩን የሚያረጋግጥ የህክምና ማስረጃ አያለ መሰጭው ጥፋተኛ መደረግ ያለበት በወረዳው ፍርድ ቤት ተከስሶ በቀረበበት የወንጀል ህጉ አንቀጽ ለ ሥር በመሆኑ የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ መደበኛ ያሜጓነቻ ዕያን ሄ ዐራታ ለዕጃዕታ ወይም ሜረሀሐኑ ለፊቱታ መኃረፖ ታ አሉዳሻ ፍርድ ቤ ሒዖሃሃ ላኃደሟቻልሷ ዖሦፇመወጠውፇ ልሰ ይፈሷሳሥሃፀራሪዖ ዖፖጨመሪ ዖፍሦሀ ፊሮ ያወይመ ፖዐዐ ዳረ ሃፇዐዐሀ ችሎት ይህንን ማስረጃ ከህጉ ጋር ሳያገናዝብ የሥር ፍቤቱን ውሳኔ ማጽናቱን በመቃወም የሰበር አቤቱታ ሊቀርብ ይገባ ነበር በዚህ ረገድ ስህተቱ የተፈፀመው በከፍተኛው ፍርድ ቤትና በጠቅላይ ፍርድ ቤቱ በመሆኑ ለይግባኙ ውጤታማ አለመሆን የፍርድ ቤቶች ድርሻ አንዳለ መገንዘብ ይቻላል ወንጀል የተፈፀመበትን ፃሳብ የማስረዳት ሸክም በይግባኝ ባይ የምዕጎጃም ዞን ዐህግናበመሰጭ ተወው ታደለ በነበረ የመሸሸግ ወንጀል ክርክር መሰጭ በወረዳ ፍቤት ጥፋተኛ ተደርጎ በወር ቀላል እስራት እንዲቀጣ በመወሰኑ ቅር ተሰኝቶ ለከፍተኛው ፍርድ ቤት ባቀረበው ይግባኝ መሰረት ከፍተኛው ፍርድ ቤት መሰጭ የፈፀመው ድርጊት የመሸሸግ ወንጀልን አያሟላም በማለት በነጻ እንዲሰናበት የሠጠውን ውሳኔ በመቃወም የኮነ ዐቃቤ ህግ ያቀረበውን ይግባኝ የክልሉ ዐቃቤ ህግ ደግፎ ቢከራከርም ጠቅላይ ፍርድቤት መሰጩን ሳይጠራ ይግባኙን ሰርዞታል መሰጭ ፈፀመ የተባለው ድርጊት ንብረትነቷ የግል ተበዳይ ብሩ ታደሰ የሆነች ብስክሌት በወንጀል የተገኘች መሆኗን እያወቀ ይዞ ተገኝቷል የሜልነው መሰጩ በበኩሉ ብስክሌቷን በህጋዊ መንገድ ገዝቻለሁ እንጅ የወንጀል ፍሬ መሆኗን እያወቀ በእጄ አላስገባሏትም በሚል ይከራከራል የገዛበትን ደረሰኝም በማስረጃነት አቅርቧል ከፍተኛው ፍርድ ቤት በይግባኝ ተመልክቶ የአሁን መሰጭን በነፃ ሲያሰናብት እና የወረዳው ፍርድ ቤት ውሳኔ ሲሽር በምክንያትነት የጠቀሰው የዐህግ ምስክሮች ብስክሌቷ በመሰጭ እጅ ሥለመገኘቷ እንጂ ከግል ተበዳይ እጅ በአንድ በተፈፀመ ወንጀል የወጣች ሥለመሆኗ አልመሰከሩም የሚል ነው የዞኑ ዐህግ በዚህ ውሳኔ ቅር ተሰኝቶ ባቀረበው የይግባኝ አቤቱታ መሰጭ የመሸሸግ ወንጀል ለመፈፀሙ ተረጋግጦበታል ከሜል በስተቀር እንዴት እንደተረጋገጠበት እንዲሁም ከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰራው ስህተት ምን እንደሆነ በዝርዝር አላቀረበም የክልሉ ዐህግ ይግባኙን እንደሚደግፈው በሰጠው አስተያየት ብስክሌቷ ወደ መልስ ሰጭ አጅ የገባችው በአንድ በተፈፀመ ወንጀል ምክንያት ሥለመሆንና አለመሆን መሰጭ ያውቃል ወይስ አያውቅም የሚለውን የዐህግ ምስክሮች ሳይጠየቁና መልስ ሳይሰጡ መሰጭ እጅ የገባችው በአንድ በተፈፀመ ወንጀል ሥለመሆኑ አያውቁም ተብሎ መሰጭ ይበቀቂፀ ፍርድ ቤታ ያወሪይመ ሪ በነፃ መሰናበቱ ተገቢ አይደለም ስለዚህ የዞኑ ዐቃቤ ህግ ያቀረበውን ይግባኝ ደግፈን እንከራከራለን ይላል ከዚህ የዐህግ አስተያየት እንደምንረዳው የዐህግ ምስክሮች ወንጀል የተፈፀመባት የተባለችው ብስክሌት እንዴት ወደ መሰጭ እጅ እንደገባች የዐህግ ምስክሮች ባያስረዱም መሰጭ በመሸሸግ ወንጀል ጥፋተኛ መደረግ አለበት የሚል ይመስላልሆኖም የመሸሸግ ወንጀልን በሚመለከት በ ዓም የወጣው የወንጀል ህግ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፊደል ሀ ላይ በግልጽ እንደተመለከተውእቃው የተገኘው በአንድ ንብረት ላይ በተፈፀመ የወንጀል ድርጊት መሆኑን እያወቀ»ይላል የወንጀል ፍሬ መሆኑን እያወቀ ድርጊቱን የፈፀመ ካልሆነ በስተቀር ሊጠየቅ አይችልም ከዚህ በተጨማሪ የወንጀል ህጉ መግቢያ ክፍሉ የወንጀል ህጉ የሃገሪቱን የኢኮኖሚ እድገት ለማፋጠን የሚያስችልና የተረጋጋ የነፃ ገበያ ሥርዓት ለማስፈን እንደ አንድ መሳሪያ አንደሚያገለግል ተቀምጧል ነዛ የገበያ ሥርዓት ካለ የመገበያየት ነባነት አብሮ የሚመጣ ነው ከዚህ ባለፈ የፍትሐብሔር ህጉ በቁጥር በቅን ልቦና ባለ ይዞታነት የተንቀሳቃሽ ንብረት ባለ ዛብት መሆን እንደሚቻል ሲያስቀምጥ የተንቀሳቃሽ ነገር ባለ ሀብት ለመሆን በቅን ልቡና ዋጋ ሰጥቶ ውል የተዋዋለ ሠው የተባለውን ተንቀሳቃሽ ነገር እጅ ሲያደርግ በቅን ልቦናው ምክንያት የዚህ ንብረት ባለፃብት ይሆናል በማለት በንዑስ ቁጥር አንድ ሥር በግልፅ ደንግጓል በቁጥር ንዑስ አንቀጽ ላይ ተቃራኒ ማሥረጃ ከሌለ የገዛ እጅ ያደረገው ሠው በቅን ልቡና ነው ተብሎ ይገመታልይላል ከነዚህ ድንጋጌዎች አንፃር አንድ ተንቀሳቃሽ ንብረትን የገዛ ሰው በመሸሸግ ወንጀል አንዲጠየቅ ለማድረግ ቀርቶ ባለሃብትነቱ ለማሳጣት ዕቃው የወንጀል ፍሬ መሆኑን እያወቀ የገዛው መሆኑን የሚያሳይ ማሥረጃ መቅረብ አለበት በያዝነው ጉዳይ ላይ ግን ብሥክሌቱ በመሰጭ እጅ የተገኘች መሆኗን ይህች ብስክሌት የግል ተበዳይ ንብረት እንደነበረች የተረጋገጠ ቢሆንም ወደ መሰጩ እጅ ግን እንዴት እንደገባች ያልተረጋገጠ በመሆኑ መሰጭ የመሸሸግ ወንጀል ፈጽሟል ብሎ ክስ ለማቅረብ የሚያስችል ማሥረጃ በሌለበት ሁፄታ ክሱ መቅረብ አልነበረበትም በይግባኝ ደረጃ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ሥህተቱን ሲያስተካክል የዞኑዓቃቤ ህግ ይግባኝ ማቅረብ አንዲሁም የክልሉ ዓቃቤ ህግ ይህንን ይግባኝ መደገፍ አልነበረበትም ማታለል ተፈፀመ የሚባልበት ሁኔታ በይግባኝ ባይ የአዊ ብሄረሰብ ዞን ዐቃቤ ህግ መልስ ሰጭ እነአበሻ ካሳሁንአረፋ ይሁንበነበረየወንጀለ ጉዳይ መልስ ሰጭዎች የወንጀል ቁጥር ሀ እና የተመለከተውን በመተላለፍ ሚያዝያ ቀን ዓም በአንከሻ ጓጉሳ ወረዳ ቻራ ተክለሃይማት ቀበሌ ልዮ ስሙ ታምራት ከተባለ ስፍራ ከቀኑ በግምት ሰዓት ላይ ደነቀ አያናው ከተባለ የግል ተበዳይ ሁለት በሬዎች ጠፍተው ፍለጋ ላይ አያሉ ሚያዝያ ቀን ዓም ከግል ተበዳይ ሶስት ሽህ ብር አምጡና ከብቶችን እንመስል በማለት ገንዘቡን ከተቀበሉ በኃላ ከብቶችን ስለልመለሱ በግብረ አበርነት በፈፀሙት የማታለል ወንጀል የስር ፍርድ ቤት በ ወር አስራት አንዲቀጡ በሰጠው ውሳኔ ላይ ዐቃቤ ህግ በቅጣቱ ማነስ ቅሬታ ስላለው ይግባኝ ጠይቋል የክልሉ ዐህግ የቀረበውን ይግባኝ ደግፎ የሚከራከር መሆኑን አስተያየቱን በፅሁፍ ለይግባኝ ሰሚ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የገለፀ ሲሆን በሰጠው የይግባኝ አስተያየት ስንመለከት መልስ ስጭዎች ከብቶችን እንመልሳለን በማለት ገንዘብ ተቀብለው ከብቶችን መልሰዋል የሚል ነው ይህ አስተያየት አጠቃላይ የጉዳዩን አመጣጥና የተያዘውን ጭብጥ የሚያስቀይር ከመሆኑም በላይ የስር ፍርድ ቤቱን ውሳኔ ወይም የስር ዐህግ ያቀረበውን የይግባኝ ቅሬታ በአግባቡ ሳያጠነ አስተያየት የሚሰጥ መሆን ያሳያል በመሆኑም መልስ ሰጭዎች ገንዘብ ከሰጣችሁን ከብቶችን እንመልሳለን ማለታቸውና ባሉት መሰረት ከብቶችን ከመለሱ ማነው የተታለለው የሚለውን ጉዳይ ያስነሳል በመሆኑም የክልሉ ዐህግ ደግፎም ይሁን አልደግፎም በማለት አስተያየት ሲሰጥ የያዘውን ጉዳይ በአግባቡ ማጥናትና የሚሰጠው አስተያየት አጠቃላይ ጭብጡን የማይቃረን መሆኑን ማረጋገጥ ይኖርበታል የመንግስት ሰራተኛ ማን ነው። ፇቂይዳሪጨፖ ወሪይፓረ ይነዝነመ ጠቃላይ ፍርድ ይፖ ያመይመ ዎረ ሆነዝፅመ ፍሦሀሃ ሺሮ ያመመ ጋዐዐሃ አልባ ስልክ የጥበቃ ሰራተኛ ሆኖ ሲሰራ ነፃዛሴ ቀን ዓም ከምሽቱ ሰዓት የሽቦ አልባ ስልክ ሶላር ኦብዘርቪር በሌባ የተሰረቀበመሆኑ መልስ ሰጭ የስራ ግዴታውን አልተወጣምበሚል ለቀረበበት ክስ በነፃ በመሰናበቱ ምክንያት የዞን ዐህግ ይግባኝ አቅርቧል ለይግባኝ መሰረት የሆነው ነጥብ መልስ ሰጭ በኢትዮጵያ ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን መቤት በህዝብ ተመርጦ ደሞዝ በህዝብ እየተከፈለው በዘበኝነት የሚሰራ በመሆኑ በወንጀል ህግ ቁጥር መሰረት መንግስት ሰራተኛ ነው የሚል ቅሬታ ቀርቦ የክልሉ ዐህግ ደግፎ ተከራክሯል የመንግስት ሰራተኛ ማለት በቋሚነት ወይም በኮንትራት በመንግስት ሰራተኛ አዋጅ መሰረት ተቀጥሮ የሚራ ሰራተኛ ነው ይህም ማለት ከአሰሪው መስሪያ ቤት ጋር የስራ ቅጥር እና የደሞዝ መጠን ስምምነት ሊኖረው ይገባል ነገር ግን ህዝብ ቀጥታ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ በመሆኑ በህዝቡ በኩል ተቀጥሮ ከህዝብ አየተዋጣ ደመወዝ እየተከፈለው የሚሰራ ሰው በየትኛውም ትርጉም ቢታይ የመንግስት ሰራተኛ ነው ማለት አይቻልም በሌላ በኩል የህዝብ ተመራጭ የሚባሉት ህዝቡን ለማገልገልና ህዝብ ለማስተዳደር የተመረጡትን ተሻሚዎች አንጅ በህዝቡ ደመወዝተዋጦ የሚከፈለውን ዘበኛ የሚመለከት አይደለም በመሆኑም ዐቃቤ ህግ ደግፌ አከራከራለሁ በማለት አስተያየቱን ለይግባኝ ሰሚው ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከመላኩ በፊት የመንግስት ሰራተኛ ማለት ማን እንደሆነ የመንግስት ሰራተኛ የሚመለከት አዋጅን በመመልከት ወይም ከሚመለከተው አካል በመጠየቅ ከተረዳ በኋላ ተገቢውን መልስ በመስጠት መከራከር መቻል አለበት በአዋጅ ላይ በግልፅ የተቀመጠን ጉዳይ ባልሆነ መንገድ በመተርጎም ለክርክር መቅረብ ያለ አግባብ መጉላላትን ጊዜና ሀብትን ለብክነት የሚዳረግ ከመሆኑም በላይ ለዐቃቤ ህግ ይግባኝ ውጤታማ አለመሆን ዋናው ምክንያት መሰረት የሌለው ይግባኝ ማቅረብ መሆኑን ከላይ ከታዩት ጉዳዮች መረዳት ይችላል ምዕራፍ አምስት ማጠቃለያና የመፍትፄ ፃሳብ አስተያየት ማጠቃለያ ይግባኝ መብት ሲሆን ስርአቱም ባለጉዳዮች ቅሬታቸዉን ለተለያዩ የፍትህ መድረኮች በማቅረብ የፍትህ ስሜታቸዉን ለማርካት ከሚጠቀሙበት በላይ በስር ፍርድ ቤቶች የተሰጡ ውሳኔዎችን በበላይ ፍርድ ቤት ታይቶ የህግ እና የማስረጃ ግድፈቶችታይቶ የሚታረምበት ስርክት በመሆኑ የመቆጣጠሪያ መሳሪያነቱ እና በየደረጃዉ ለሚገኙ የፍትህ ተቋማት አስተማሪነቱ ከፍተኛ ነው በመሆኑም የይግባኝ ስርአቱ ዋና አላማ አውነትን አንጥሮ በማውጣት ፍትህን ማስገኘት መቻሉ ነውስለሆነም ይህንን እውነትን ለይቶ የማውጣት አቅም ያለውን ስርአት በየደረጃው ያለ የፍትህ አካልም ሆነ ህብረተሰቡ በአግባቡ ሊጠቀምበት ይገባልአሁን በወንጀል ይግባኝ አስተዳደሩ በክልልም ይሁን በሀገር ደረጃ ከፍተኛ ችግሮች ይስተዋላሉ ወንጀል ፈፅመው የተለያየ ቅጣት የተወሰነባቸው ፍርደኞች በህገ መንግስቱ የተረጋገጠ መብታቸውን ለማስከበር በማሰብና ሁሉንም አማራጮቻቸውን አሟጠው ለመጠቀም በሚያዋጣም ይሁን በማያዋጣ ጉዳዮችን በየደረጃው ለሚገኙ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤቶች በማቅረብ ሲያጨናንቁ ይታያል የዚህ ትልቁ ችግር ምናልባት አብዛኛዎቹ በወንጀል የተፈረደባቸዉ ሰዎች በህግ ባለሙያ ወይም በጠበቆች ታግዘዉ ጉዳያቸዉን የማያቀርቡ በመሆኑ ከይግባኝ አቀራረብ እስከ ክርክር ችግር ጎልቶ የሚታይ ነው በሌላም በኩል ዐቃቤ ህግ የወንጀል ጉዳይ ዉሳኔዎችን አጠቃላይ ህዝቡንና መንግሰትን ወክሎ ወንጀል ፈፃሚዎችን ባጠፉት ጥፋት ተመጣጣኝ ቅጣት አግኝተዉ ወደ ህብረተሰቡ እንዲቀላቀሉ የማድረግ ፃላፊነት ስላለዉ ከፖሊስ ተጣርቶ የደረሰዉን ምርመራ መዛግብት በመመርመር ክስ አቅርቦ በመከራከር ተገቢዉን ዉሳኔ ለማሰጠት የሚሰራ ሲሆን በስር ፍርድ ቤት በተሰጠ ዉሳኔ ቅሬታ ሲኖረዉ በይግባኝ ችግሩ እንዲታረም በርካታ የዉሳኔ መዛግብት ላይ ይግባኝ ይጠይቃል እዚህ ላይ በዐቃቤ ህግ በኩል ጎልቶ የሚታው ችግር ዐቃቤ ህግ በይግባኝ ተከራክሮ ሊያሸንፍ በማይችልበት መዛግብት ሁሉ በአብዛኛው ይግባኝ በመጠየቁ የዐህግ ይግባኝ ዉጤታማ ሳይሆን መቅረቱ በዐህግ እና በፍርድ ቤት የስራ መጨናነቅ ከመፍጠሩም በላይ ግለሰቦች ያለ አግባብ ለእንግልትና ለወጭ እየተዳረጉ ይገኛሉ ይሄ አንደኛው ችግር ሲሆን ሁለተኛው ችግር የበላይ ዐሀግ የስር ዐቃቤ ህግን ይግባኝ አልደግፈዉም ብሎ አስተያየት ሲሰጥ ይግባኝ ሰሚውፍርድ ቤቱም በአቃቤ ህግ አስተያየት ላይ ተመርኩዞ መዝገቡን የሚዘጋ በመሆኑናዐቃቤ ህግም በሰጠዉ አስተያየት መሰረት መዝገቡ ከተዘጋ እንደ አሸናፊ የሚቆጠር በመሆኑ ደግፎ ከመከራከር ይልቅ አልደግፍም ብሎ አስተያየት ወደ መስጠት የማዘንበል ሁኔታ መኖሩን አመላካች ስለሆነ ቢሮዉ ሁለቱም ጽንፎች በአግባቡ ተመልክቶ የስር ዐህግ የሙያ ነፃነት በመጠበቅና አቅማቸዉን ቋሚ በሆነ የአጭርና የረጅም ጊዜ ስልጠና በማጎልበት በሚያዋጣ ጉዳይ ላይ ተመርኩዘዉ ይግባኝ እንዲጠይቁ ማድረግ የበላይ አቃቤ ህግም በተመሳሳይ በስልጠና እንዲታገዙ ዋና ዋና ጉዳዮችን በፓናል አይተዉ እንዲወስኑ ከማድረግ ባሻገር የዐህግ የማሸነፍ አቅም የሚለካበትን መስፈርት ማሻሻል ለክልሉ የወንጀል ይግባኝ አስተዳደር ውጤታማነት ጉልህ አስተዋፅኦ አንዳለዉ መረዳት ያስፈልጋልበአጠቃላይ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትንና ሌሎች የመፍትሄ ፃሳቦችን በማካተት የዐህግ ይግብኝ የሚሻሻልበትን መንገድ ተግባራዊ ማድረግ ያስፈልጋል የመፍትሔ ፃሳቦች የይግባኝ መሰረታዊ ዓላማለፍርድ የቀረበ ጉዳይ ህግና ስነስርዓትን ተከትሉ በተወሰነ ጊዜ ስልጣን ላለው የበላይ የዳኝነት አካል በማቅረብ እንዲስተካከል ለማድረግ ነው ዓቃቤ ህግ ይግባኝ የማለት መብቱ በተለያየ ህጎች የተሰጠው ቢሆንም መብቱን መጠቀም ያለበት ፍትህ ተዛብቷል ብሎ ሲያምንና ይህ የፍትህ መዛባት በይግባኝ ይስተካካላል የሚልጽኑ እምነት ሲኖረው መሆን ይኖርበታል የክልላችን የወንጀል ይግባኝ አስተዳደር እንደሚሳየው ግን ዓቃቤ ህግ ከሚያቀርበው ይግባኝ መካከል በበላይ ፍርድ ቤቶች ተቀባይነት የሚያገኙት ከ እስከ በመቶ ብቻ ነው ይህም ከ እስከ በመቶ የሚያቀርበው ይግባኝ ተቀባይነት የሌለው መሆኑን ያሳያል ለዚህም በዋና ምክንያት የሚጠቀሱት ይግባኝ የሚባለው ህጉን መሰረት ከማድረግ ይልቅ በትይዩ ያለ ፍርድ ቤት የሰጠው ዉሳኔከዓቃቤ ህጉ እምነትና አመለካከት ጋር ይጋጫል በሚል ብቻ ይመስላልበናሙናነት ከታዩት የይግባኝ መዛግብት ውስጥ በርከት ያለውን ስህትተ የፈፀመው ዓቃቤ ህግ ነውክርክሩን በመጀመሪያ ባየው ወይም በይግባኝ ደረጃ በተመለከተው ፍርድ ቤት የተፈፀሙ ስህተቶች ቢኖሩም ከፍርድ ቤቶች ይልቅ ዓቃቤ ህጉብዙዎችን ስህተቶች በመፈፀም ያላግባብ ይግባኝ አቅርቧል የበላይ ዓቃቤ ህግም ይህንን ስህተት ሳያሰተካክል ይግባኙን አደግፋለው በማለት ተከራክራል በተደረገዉ ጥናት ዉጤት መሰረት የወንጀል ይግባኝ አስተዳደሩ በክልላችን ተጨባጭ ሁኔታ ምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝና በተለይም የዐህግ ይግባኝ ዉጤታማነት አሁን ካለበት ደረጃ በማሻሻል ወንጀል የፈፀሙ ሰዎች ለፈፀሙት ጥፋት ተመጣጣኝ ቅጣት እንዲያገኙ በማስቻሉ የህግ የበላይነት በአግባቡ ማስከበር ይቻል ዘንድ ከዚህ የሚከተለዉን የመፍትፄ ሀሳብ አቅርበናል ው በየደረጃዉ የሚገኙ ዐቃቢያነ ህጎች በወንጀል ይግባኝ አጠያየቅ ረገድ በማያዋጣ ጉዳይ ሁሉ ይግባኝ ከመጠየቅና ከመከራከር ይልቅ በይግባኝ ሰሚዉ ፍርድ ቤት ተከራክረው ሊያሸንፍባቸው በሚችሉት ጉዳዮችን በመለየትናበመምረጥ የይግባኝ ቅሬታቸውን በአግባቡ አዘጋጅቶ በማቅረብና በመከራከር ውጤታማ የሚሆኑበትን አሰራር መዘርጋት ው ከክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጋር በመወያየት የክልል ዐህግ በጽሁፍ የስር ዐቃቤህግ ለጠየቀዉ ይግባኝ አደግፋለሁ ወይም አልደግፍም የሚለዉ አሰራር የህግ መሰረት የሌለዉ በመሆኑና ህጉ የቃል ክርከር የሚፈቅድ ስለሆነ ዐህግ የሚከራከርባቸዉን ጉዳዮች በአግባቡ አዉቆና ለይቶ እንዲከራከር ያስችለዉ ዘንድ ከፅሁፍ ይልቅ በህጉ መሰረት የዐህግ እና የመልስ ሰጭ ክርክር የቃል እንዲሆን ማድረግ ው ዐህግ የጠየቀዉ ይግባኝ በስር ፍርድ ቤት በኩል ወደ ይግባኝ ሰሚዉ ፍርድ ቤት የሚላክ በመሆኑ አንድአንድ ጉዳዮች ወደ ይግባኝ ሰሚዉ ፍርድ ቤት ስለ መድረሱ የማረጋገጫ ስርዓት ስለሌለ ይግባኝ የጠየቀዉ ዐህግ የጠየቀዉ ይግባኝ ምን ደረጃ ላይ እንንደደረሰ የሚከታተሉበት ስርአት መዘርጋትና የማያዋጣ ይግባኝ ቅርቦ ከሆነም ወደፊት ተመሳሳይ በሆነ ጉዳይ ይግባኝ እንዳያቀርብ ለማድረግ በበቂ ሁኔታ የመረጃ ልውውጥ ስራ መሰራት አለበት ው የበላይ ዐህግ የስር ዐህግ ለጠየቀዉ ይግባኝ ደግፎ የሚከራከር ወይም የማይደግፍበትን ዝርዝር ጉዳይ ግብረ መልስ የሚላክበት የተጠናከረ ስርአት ቢዘረጋ የስር ዐቃቢያን ህግ ህጎች ብቃት ማዳበር ይቻላል ው ዐቃቢያነ ህጎች እና ዳኞች ያሉባቸዉን የእዉቀት የክህሎትና የአመለካከት ክፍተት መሙላት የሚያስችል የአጭርና የረጅም ጊዜ ስልጠና በመስጠት አቅማቸዉን ማጎልበት የወንጀል ይግባኝ አስተዳደሩ የበለጠ ዉጤታማ ያደርጋል ዐቃቢያነ ህጎች በዋና ዋና ጉዳዮች እርስ በርስ የሚደጋገፍበትና በስራ ላይ የሚሰለጥነበት ወጥ የቡድን አሰራር ስርአት መዘርጋት ባለሙያዉስራውን ነፃ ሆኖ እንዲያከናውን እና ላደረሰው ጥፋት በአግባቡ እንዲጠየቅ ማድረግ የወንጀል የስራ ሂደት ዐቃቢያነ ህግ የማሸነፍ አቅም መለኪያ መስፈርት በማሻሻል ባለሙያወችን በሁለገብ ስራቸዉ ዉጤታማነታቸዉ የሚለኩበት የአሰራር ስርአት መዘርጋት ከፍርድ ቤት ጋር የለዉን ቅንጅታዊ አሰራር በማጠናከርና ቋሚ የውይይት መድረክ በማዘጋጀት የተጠናከረ የቁጥጥር የክትትል ስርአት በመዘርጋት ባለሙያዎችን መደገፍ ምንም እንኳን የወንጀል ህግ ስነስርዓታችን ለዓቃቤ ህግ ያልተገደበ ይግባኝ የማለት ስልጣን ቢሰጥም ይህን ስልጣን መጠቀም ያለበት ይግባኙ የሚያዋጣ ይሆናል ብሎ ሲያምን ብቻ መሆን ይኖርበታል ከዚህ በላይ እንደተመለከተው አሁን ያለው አሰራር በተለይ በክልላችን ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና ፍትህ ቢሮ እስከ አሁን የሚሠሩበት የይግባኝ መሠማት ሄደት ሲሆን አብዛኞቹ የክልላችን የዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤቶች ይህ አሰራር በልምድ የዳበረ በመሆኑና የህግ መሠረት የሌለው መሆኑን በመገንዘብ ጊዜን ለመቆጠብና በተፋጠነ ስርዐት የመሰማት መብትን ለማረጋገጥ ህጉ የሚፈቅደውን አሰራር በመከተል በሁለቱም ወገን የሚደረገው ክርክር የቃል እንዲሆን አድርገዋል የቃል ክርክር በሆነ ጊዜ ለዐቃቤ ህግ ያለው ጠቀሜታ የጐላ ነው ይኸውም መዝገቦችን በጥንቃቄ ይመለከታልተገቢውን ቅድመ ዝግጀት አድርጐ የመከራከሪያ ነጥቦችን በማስታወሻው ይዞ የሚገባ በመሆኑ ለያዘው ጉዳይ በበቂ ዕውቀት ላይ ተመስርቶ የሚከራከር ስለሆነ የተሻለ ውጤታማ ይሆናል ነገር ግን በፅሁፍ የሚሠጥ መልስ የዐቃቤ ህጉ ሚና በችሎት ውሎው ቀጠሮ መዝግቦ ከመውጣት ያለፈ ችሎቱን በመምራት ረገድ የጐላ ተሳትፎ የለውም ዋቢ ፅሁፎች መጽፃፍት« ልዐሬፐፎዐጺልርከፀጨጩርንህሃእሀየ ልበ ነነ ጪጠከ ፍሀሬርርቨዘባበጪ። ርፅሠብፄሩ የተሠጠውን ይቅርታ የማድረግ ስልጣን ለመፈፀም ይችል ዘንድ ሁኔታዎችን የሚያመቻች የይቅርታ ቦርድ ጽቤት በአዋጅ ቁጥር ዓም መሠረት ተቋቁሟልየቦርዱ ሀላፊነትም በፍርደኞች የሚቀርቡ የይቅርታ ጥያቄዎችን ወይም መንግስት በራሱ ተነሳሽነት ይቅርታ ሊያደርግ ያቀደውን መነሻ በማድረግ ይቅርታ ሊደርግላቸው የሚችሉትን ፍርደኞች በጥናት በመለየት የውሣኔ ሀሣብ ለርዕሠ ብሄሩ ማቅረብ ነው የአዋጁ አንቀጽ በሌላ በኩል የቀረበዉን የይቅርታ ጥያቄ በመመርመር ይቅርታ ለመስጠት በቂ ምክንያት የሌለ መሆኑን ሲረዳ ይቅርታዉ የማይሰጥ መሆኑን በመግለጽ የዉሳኔ ዛሳብ ያቀርባል በዚህም መሠረት ቦርዱ የሚሠጠው ይቅርታ በሁኔታ ላይ የተመሠረተ ይሁን አይሁን ቅጣቱ በሙሉ ወይም በከፊል የሚሠረዝ መሆኑን በቂ ምክንያት ከሌለ ጥያቄው የሚሠረዝበትን ምክንያት ከዝርዝር ማስረጃዎች ጋር ለኘሬዚዳንቱ ያቀርባልበመሆኑም በፌዴራል መንግስት የሚሠጥ ይቅርታ የመጨረሻ ውሣኔ የሚያገኘ በኘሬዚዳንቱ ነው ነገር ግን እዚህ ላይ ቅርታ የመስጠቱ ስልጣን ለአንድ ግለሰብ ብቻ የመሰጠቱ ጉዳይ አነጋጋሪ ቢሆንም በፍትህ ሚኒስትሩ የሚመራዉ ቦርድ በአጋዥነት መኖሩ ምክንያታዊና ሚዛናዊ ሊያደርገዉ ይችላል በአማራ ክልል የአማራ ክልል ህገመንግስት በአንቀጽ ስር እንደደነገገው ይቅርታ የማድረግ ስልጣን ለክልሉ ኘሬዚዳንት ሳይሆን ለመስተዳደር ምቤት ካቢኔው የተሰጠ ነውየክልሉ መስተዳደር ምቤት ይሄንን ስልጣኑን በተገቢው ሁኔታ ለመፈጸም ይረዳዉ ዘንድ በክልሉ ፍትህ ቢሮ ሀላፊ የሚመራ አመቻች ቦርድ በአዋጅ ቁጥር ተቋቁሟል ይህ አካል ልክ እንደ ፌዴራል የይቅርታ ቦርድ የውሣኔ ሀሣብ ለክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት የማቅረብ ሀላፊነት የአለበት ሲሆን በዚህም ይቅርታዉ በሙሉ ወይም በከፊል የሚሰጥ መሆኑን ቅጣቱ በቀላል የቅጣት አይነት ተለዉጦ ተፈጻሚ የሚሆን መመሆኑን እንዲሁም የቀረበዉ የይቅርታ ጥያቄ ተቀባይነት የሌለዉ መሆን አለመሆኑን በጥናት በማጣራት ለክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት በማቅረብ ያስወስናል ይቅርታ ለመስጠት የሚያስፈልጉ ሁኔታዎች ይቅርታ በሚሠጥበት ጊዜ ህጉ ይቅርታ እንዲሠጥ የአቀደበትን አላማ ከግብ ለማድረስ በሚያስችል መልኩና ሊሟሉ የሚገባቸውን ቅድመ ሁኔታዎች በማጥናት መሆን አለበትአነዚህም ሁኔታዎች በተለያዩ ድንጋጌዎች አና ይቅርታውን ለማስፈፀም ስልጣን በተሠጠው አካል የሚወሠኑ ናቸው በመጀመሪያ ሊታይ የሚገባው የይቅርታ ተጠቃሚ ሊሆን የሚችለው ፍርደኛ ጥፋተኛ የተባለበት ወንጀል በህግ ይቅርታ ሊደረግበት የሚችል መሆኑን ነው በመሆኑም የኢፌዴሪ ህገመንግስት አንቀጽ ኝ ስር የተዘረዘሩት የወንጀል አይነቶች ይቅርታ አያስገኙምየአብክመ የይቅርታ አሠጣጥ ስነስርዓት መወሰኛ አዋጁ ቁጥር በአንቀጽ ስር ሞፉወሥዕው ፍረድ ሆፇ ይፇርታ ያሚፅነዕይዕሳ ጎቅሰያቅ ዕዕታረ በማለት የተቀጡባቸውን ድንጋጌዎች መለየት አስፈላጊ መሆኑን ደንግጓል በአንድ የወንጀል አይነት ላይ ይቅርታ ማድረግ የሚቻለው ከላይ የተጠቀሠው ነጥብ መሟላት ብቻ ሳይሆን በዚሁ ድንጋጌ መሠረት የተላለፈው ፍርድ የመጨረሻ መሆን አለበት ይህም በአብክመ የይቅርታ አዋጅ አንቀጽ ስር በወንጀል ጉዳይ በፍርድ ቤት ኢትዮጵያ ባጸደቀቻቸዉ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች እና በሌሎች የኢትዮጵያ ሕጎች በሰዉ ልጅ ላይ የተፈጸሙ ወንጀሎች ተብለዉ የተወሰኑትን ወንጀሎች የሰዉ ዘር የማጥፋት ያለፍርድ የሞት ቅጣት እርምጃ የመዉሰድ በአስገዳጅ ሰዉን የመሰወር ወይም ኢሰብአዊ የድብደባ ድርጊቶችን በፈጸሙ ሰዎች ላይ ክስ ማቅረብ በይርጋ አይታገድም በህግ አዉጪዉ ክፍልም ሆነ በማንኛዉም የመንግስት አካል ዉሳኔዎች በምህረት ወይም በይቅርታ አይታለፉም የመጨረሻ ዉሳኔ የተወሰነ ዋና ቅጣት ተጨማሪ ቅጣት ወይም የጥንቃቄ ወይም የጥበቃ ዉሳኔ ነዉ በማለት ተደንግጐ ይገኛል ከዚህ ድንጋጌ የምንረዳዉ በፍርድ ክርክር ሂደት ባለ ማንኛዉም የወንጀል ጉዳዳ ላይ የይቅርታ ጥያቄ የማይቀርብበት መሆኑን ነዉ በመሆኑም ይቅርታ ሊሰጥባቸዉ የሚገባቸዉ ፍርደኞችን በማጣራት ሂደት ዉስጥ ቦርዱ አንደ አንድ ወሳኝ መስፈርት አድርጎ ሊያጣራዉ የሚገባዉ ይህንኑ ጉዳይ ነዉ በህግ ከተደነገጉት ግልጽ መስፈርቶች በተጨማሪ የይቅርታ አፈፃፀም አመቻች ቦርዱ የተለያዩ ማህበራዊ ጠቀሜታዎችን መነሻ በማድረግ ሌሎች መስፈርቶችን እንደ ቅድመ ሁኔታ ወይም ምክንያት ሊያስቀምጥይችላል እነዚህም የጤንነት ሁኔታ ዕድሜ ከእናትነት ጋር የተያያዙ ሁኔታዎች እርግዝና አጥቢነት ወዘተ የቅጣት መጠን ናና የመሣሠሉት ናቸው ቦርዱ በማህበረሠቡ ላይ ከፍያለ ጉዳት የሚያሰከትሉ እና ከይቅርታ መስጠት አላማ አንፃር ተገቢ አይደሉም ያላቸውን ድርጊቶችን ይቅርታ የማይሠጥባቸው አድርጐ ሊወስን ይቸላል ለምሳሌ አዲሱን የሚሊኒየም በዓል መሠረት በማድረግ ይቅርታ በሚሠጥበት ወቅት አስገድዶ መድፈር ጠለፋ ግብረሠዶም አደገኛ ቦዘኔነትቃጠሎና የመሣሠሉትን መፈፀም ይቅርታ መሠጠትን የሜያስከለክሉ ድርጊቶች እንደሆኑ ወስኗል እነዚህ ቦርዱ ለአሰራር ያመች ዘንድ ያወጣቸዉ ተጨማሪ መስፈርቶች አዲሱን የሚሊኒየም በአል ምክንያት በማድረግ ፍርደኖችን በይቅርታ ለመልቀቅ በፃምሌ ዓም የተዘጋጁና የጸደቁ ናቸዉ ከላይ የተገለጹት መስፈርቶች ብቻ መሟላታቸዉ ፍርደኛዉን የይቅርታ ተጠቃሚ ያደርጋሉ ብሎ መደምደም ከይቅርታዉ መሰጠት አላማ ጋር ሲኖ ይ የሚያሲኬድ አይሆንም በአብክመ የይቅርታአዋጅ አንቀጽ ስር እንደተደነገገዉ የይቅርታ አላማ በድርጊታቸዉ የተፀፀቱንና የፀባይ ማሻሻል ያሳዩትን ታራሚወች በጥናት በመለየት ከህብረተሰቡ ጋር ተቀላቅለዉ ራሳቸዉንና ቤተሰቦቻቸዉን ብሎም ህዝብንና መንግስትን እንዲየግዙ ማስቻል ነዉ አላማዉ ይህ ከሆነ ከላይ ከተመለከቱት ማህበራዊ ችግሮች ያንዱ ሰለባ ከመሆንና ከተፈረደበት የቅጣት መጠን ውሳኔውን ከመፈጸም በተጨማሪ የፀባይ መሻሻል በድርጊቱ መፀፀትና የበደለውን ህዝብና መንግስት ለማገልገል ዝግጁ መሆን በተጨማሪነት ሊሟሉ ከሚገቡ ጉዳዮች አንዱ ነዉ በአጠቃላይ ከላይ የተዘረዘሩት መስፈርቶች የይቅርታተጠቃሚዉን ማህበራዊ ችግር ቤተሰቡንና ማህበረሰቡን በማገዝ ለፃገር እድገትና ልማት የሚያበረክተዉን አስተዋጽኦ በማህበረሰቡ ዉስጥ የሚፈጥረዉን መፈቃቀር መተሳሰብና መደጋገፍና እንዲሁም ለሰላምና ጸጥታ መስፈን ያለዉን በጎ ተጽዕኖ ግምት ዉስጥ ያስገቡ ናቸዉ የአማራ ብፄራዊ ክልላዊ መንግስትም ይህን ግምት ዉስጥ በማስገባት ባለፉት አመታት በተለያዩ ዙሮች በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ታራሚዎች በይቅርታ እንዲለቀቁ አድርጓል የይቅርታ ጥያቄ አቀራረብ አሰጣጥና አሻሻር ስነስርዓትና ዉጤት የይቅርታ ጥያቄ አቀራረብና አሰጣጥ የይቅርታ ጥያቄ የመጨረሻ ፍርድ ከተሠጠበት ዕለት ጀምሮ በማንኛውም ጊዜ ለይቅርታ ቦርዱ ሊቀርብ ይችላልየሚቀርበው ጥያቄ በጽሑፍ መሆን ያለበት ሲሆን በራሱ በፍርደኛው በባለቤቱቷ በቅርብ ዘመዶቹቹ በወኪሉሏ ውይም በጠበቃውዋ አማካኝነት ሊቀረብ ይችላል የአብክመ የይቅርታ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና ማመልከቻው በአዋጁ አንቀጽ ስር የተዘረዘሩትን መረጃዎች ሊይዝ ይገባል ጥቂቶችም የፍርደኛው ሙሉ ስም አድሜ የእናት ሙሉ ስምና አድራሻ ከፍርድ በፊት ይሠራ የነበረው ስራከመታሠሩ በፊት በአሉት አምስት ተከታታይ አመታት ይኖርበት የነበረው አድራሻ የፍርዱ አይነትና መጠንና የመሣሠሉት ናቸው በዚህ መልኩ የቀረበ የይቅርታ ጥያቄ በቦርዱ ውድቅ ከተደረገ ድጋሜ ማመልከቻ ጥያቄ ማቅረብ የሚቻለው በመርህ ደረጃ ከስድስት ወር በኋላ ነው ሆኖም ቦርዱ በኛ ድምፅ ከወሠነ ጥያቄው ከ ወር ቀድሞ በድጋሜ ሊታይ ይችላልየአዋጁ አንቀጽ የተለያዩ ሀገራዊና ክልላዊ ፍይዳወችን መሠረት በማድረግ የክልሉ ፍትህ ቢሮ ወይም ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ጽቤት ያለ ይቅርታ ተጠቃሚው አነሣሽነት ይቅርታ ሊደረግላቸው የሚገባቸውን ሠወች በመምረጥ ይቅርታ እንዲደረግላቸው ጥናት በማድረግ ለክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ሀሣብ ሊያቀርብ ይችላል የአዋጁ አንቀጽ በመቤቶች በኩል የተጠየቀዉ የይቅርታ መጠየቂያ ደብዳቤ ይቅርታ ለተጠየቀለት ሠው አእንዲደርሠው ተደርጐ የይቅርታ ተጠቃሚው ይቅርታውን የማይቀበለው ከሆነ የደብዳቤው ቅጅ በደረሰው በ ተከተታይ የሥራ ቀናት ይሄፄንንው ገልጾ ለቦርድ ጽቤት በጽሑፍ ማሳወቅ አለበት በዚሀ የጊዜ ገደብ ውስጥ ከአልገለፀ ይቅርታውን አንደተቀበለው ይቆጠራል በዚህ የጊዜ ገደብ ፍላጎቱን ያልገለጸው ከአቅም በላይ በሆነ ችግር ምክንያት ከሆነ ችግሩ ከተወገደበት ጊዜ ጀምሮ ባሉት ተከታታይ የስራ ቀናት ይህንኑ ለቦርድ በጽሁፍ ማሣወቅ አለበት በማንኛውም መንገድ የቀረበን የይቅርታ ጥያቄ ቦርዱ መርምሮ ምላሽ መስጠት ያለበት ሲሆን ለውሣኔዎቹ ይረዳዉ ዘንድ ቦርዱ የዐህግና የፍቤት መዛግብትን በዋናነት እንዲሁም ጠቃሚ ነው የሚለውን መረጃ ከማንኛውም ሠው መቀበል ይችላል እነህ ከተለያዩ ምንጮችና በራሱ መንገድ የሚያገኛቸዉ ይቅርታዉን የሚደግፉም ሆነ የሚቃወሙ መረጃዎች የይቅርታ ተጠቃሚዉን ይበልጥ ለማወቅና ተገቢ ዉሳኔ ላይ ለመድረስ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖራቸዋል የይቅርታ ተጠቃሚዎች ይቅር ስለመባላቸው የምስክር ወረቀት የሚሰጣቸዉ ሲሆን በዚህም መሠረት ከስር ተለቀዉ ከህብረተሰቡ ጋር ተቀላቅለለዉ እየኖሩ ስለመሆኑ ማስረጃ ይሆናቸዋል ይህ ይቅርታ በሕግ አግባብ እአስካልተሰረዘ ወይም እስካልተሻረ ድረስ ይቅርታ ተጠቃሚዎቹ የምስክር ወረቀቱን መብታቸዉን ለማረጋገጥ ይጠቀሙበታል በሌላ አነጋገር በፍርድ የተወሰነባቸዉን ቅጣት ሳይጨርሱ ከማረሚያ ቤት እንደወጡ ቢታወቅም ወደነበሩበት ማረሚያ ቤት እንዲመለሱ አይደረግም ማለት ነዉ የይቅርታ መሻር ወይም መሠረዝ ሂደትና ውጤት ይቅርታን ለመስጠት ሂደት አንዳለዉ ሁሉ የተሰጠን ይቅርታ ለመሰረዝም ራሱ ሆነ ሥነ ሥርአትና ዉጤት አለዉ በረዥም ሂደት አልፎ በተለያዩ አካላት ተጠንቶ ይቅርታዉ አንደተሰጠዉ ሁሉ ይህንን ይቅርታ ለመሻር ወይም ለመሰረዝ የሚያስችሉ ብቃት ያላቸዉ ምክንያች ማግኘትና በሂደት ማጣራት ግድ ይላል የምክንያቶቹን ብቃት ለማጥናትና ዉሳኔ ለመስጠት ቀላል ሂደት ማለፍ ያስፈልጋል በመሆኑም ምክንያቶቹ ምን ሊሆኑ ይችላሉና ስነስርአቱ ምን ይመስላል ሚሉትን ጥያቄወች ለመመለስ ይህንን አዋጅ መመልከትና መተንተን ያስፈልጋል በአዋጁ አንቀጽ ስር ይቅርታ ሊሰረዝባቸዉ የሚችሉ ምክንያቶች ጠቅለል ባለ መልኩ ተመልክተዋል ይቅርታው የተገኘ በማጭበርበር ወይም በማታለል የተገኘ ወይም የተወሠነ መሆኑ የተረጋገጠ እንደሆነ የይቅርታው ውሣኔ ይቅር ለተባለው ሠው ቢደርሠውም ባይደርሠውም ዋጋ አይኖረውዛየአዋጁ አንቀጽ በተጨማሪም ይቅርታው የተሠጠበት ቅድመ ሁኔታ መጣስ ወይም አለመሟላት ሲረጋገጥ ይቅርታው አንዳልተሠጠ ይቆጠራል ለይቅርታው መሠረዝ ምክንያት የሆኑትና በማስረጃ የተረጋገጡት ነገሮች ሁሉ በግልፅ ቋንቋ ተጽፈው ይቅርታው ለተሠረዘበት ሠው እንዲደርሠው መደረግ አለበትየመሠረዙ ምክንያት ዝርዝር በዚህ መልኩ የደረሠው ሠው ደብደቤው በደረሠው ቢበዛ በዛፃያ ቀናት ውስጥ የመከላከያ መልሥን ለቦርዱ ማቅረብ ይኖርበታል የመከላከያ መልሥ ተመርምሮ ማስተባበል ካልቻለ በይቅርታው ምክንያት አግኝቷቸው የነበሩት መብቶች ሁሉ ቀሪ ይሆናል አዚህ ላይ ሊነሳ የሚገባዉ ጉዳይ በአብክመ የይቅርታ አዋጅ መሠረት ይቅርታ የመስጠት ስልጣን ለክልሉ የመስተዳድር ምቤት ቢሆንም የመሠረዝ ስልጣን የተሠጠው ግን ለይቅርታ ቦርዱ ነውበስልጣን ዝቅ ላለው ማለትም ለቦርዱ የመሠረዝ ስልጣን መሠጠቱ አነጋጋሪ ጉዳይ ነው በአጠቃላይ የይቅርታ ጥያቄ አቀራረብ አሠጣጥ የአሻሻር ሥነ ስርዓትና ውጤት በአብክመ አና በኢፌዴሪ ህግጋት ከላይ የተገለፁውን ሲመስል በክልላችን ለበርካታ ጊዜያት ይቅርታወች ተሠጥተዋል ለአለፋት ተከታታይ አራት አመታት የአማራ ክልላዊ መንግስትም ይቅርታዎችን ሲሠጥ የቆየ ሲሆን አፈባዛፀማቸው ከህግ አንፃር ሲታይ የአስገገውን ፋይዳ ለመገምገም ይህ ዕሁፍ መሠረት ያደረገው የዳሠሣ ጥናት የተደረገ ሲሆን ውጤቱም በሚቀጥለው ምፅራፍ ይተነተናል ምዕራፍ አራት የመረጃ ትንተናና የጥናቱ ግኝት የግል ሁኔታ የተለያዩ የህብረተሠብ ክፋሎች ይቅርታን አስመልክቶ የተለያዩ አስተሳሠቦችና እምነቶች ሊኖሩአቸው እንዲሚችል ታሣቢ በማድረግና ጥናቱ ወሳኝ እና ሚዛናዊ እንዲሆን ለማድረግ የጥናቱንመጠይቅ በመሙላት የተሣተፋት ሠዎች ከሁሉም የማህበረሠብ ክፋል የተውጣጡ ከሁለቱም ፆታ በተለያየ የእድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ በሀገሪቱ ውስጥ የሚገኙ ዋና ዋና ሀይማኖቶች ተከታዬች አና የስራ ሁኔታና ሀላፊነታቸውን ያገናዘበ እንዲሆን ጥረት ተደርጓል ስለ ይቅርታ በጠቅላላው መጠይቁን በመሙላት ከተሳተፉት አብዛኛዎቹ መላሾች ስለ ይቅርታ ምንነት ፍርደኞችን በይቅርታ መፍታት ስለሚኖረው ፋይዳ እና የክልሉ መንግስት ከዚህ በፊት በተለያዩ ጊዜያት ይቅርታ ማድረጉን የሚያውቁ ናቸው አንደዚህ አይነት ሠዎች በመጠይቁ በጥናቱ መሳተፋቸው ጥናቱ ሊሚያነሣቸው ጥያቂዋች ተገቢውን ምላሽ ለመስጠት የረዳ ሲሆን አብዛኛዎቹ ተሣታፊዎች በተሠጡት ይቅርታዎች ተገቢነት የሚያምኑበጣም ጥቂቶች ግን ፍርደኞች የአስራት ዘመናቸውን ሳያጠናቅቁ መፈታታቸው ተገቢ እንዳልነበረ ይገልፃሉ ለዚህም ማስረጃነት በዓላትን ምክንያት በማድረግ የሚሠጡ ይቅርታዎች በፍርዳኞች የመማርና የመፀፀት ሁኔታ መሰረት ከማድረግ ይልቅ ፖለቲካዊ ይዘቱ እንደሚያመዝን በመሆኑም አንዳንዶች ደግመው ወንጃል ውስጥ ገብተው መገኘታቸው ይገለፃል ይቅርታ ተጠቃሚዎች ሀ የቅጣት የእስራት ዘመን ጥናቱ ወካይ ይሆን ዘንድ በክልሉ ውስጥ ባሉ ሁሉም ዞኖች እና በተመረጡ ማረሚያ ቤቶች ታስረው የነበሩ የይቅርታ ተጠቃሚዎች መጠይቅ በመሙላት እንዲሳተፉ ተደርጓል በመርህ ደረጃ ይቅርታ መነሻ ወይም ታሣቢ የሚያደርገው የወንጀሉን ከባድነት ወይም ቀላልነት ሳይሆን ፍርደኛው በማረሚያ ቤት ወይም በጠባይ ማረሚያ ተቋም በነበረው ቆይታ በሚሠጠው ትመህርት ተጨባጭ ለዉጥ በማምጣት በድርጊቱ የመፀፀቱን ሁኔታ ነው ከቅጣት ዘመን አንፃር ሲታይም በጥፍቱ እንደተገኘው የይቅርታ ተጠቃሚዎች ከስድስት ወር አስከ አድሜ ልክ ተፈርዶባቸው የነበሩ ሲሆን አብዛኞችም ከቅጣት ዘመናቸው ከግማሽ በላይ የፈፀሙ ናቸውመላሾችም በተሠጣቸው ይቅርታ መደሠታቸውን ለመንግስት ያላቸው አመለካከትም ጥሩ እንዲሆን ማድረጉን አና ሌሎች ታራሚውች ተጠቃሚ አንዲሆኑ አስተሣሠባቸውን ማስተካከል እንዳለባቸው ገልፁዋል ለ ለይቅርታ ዝግጅት በማረሚያ ቤት ቆይታ የይቅርታ ውጤታማነትን ከሚውስትት ነገሮች አንዱ እና ትልቁ ነገር ለታራሚው በማረሚያ ቤት ቆይታው የሚሠጡት የትምህርትና የምክር አገልግሎቶች ሲሆኑ እነዚህም የህግ ማህበራዊ እና ስነልቦናዊ ጉዳዬችን ያካትታል ጥናቱ እንደሚያመለክተው በክልሉ ውስጥ ያሉ ማረሚያ ቤቶች ናነዚህን የምክርና የትምህርት አገልግሎቶች በብቃት የሚሠጡላቸው ባለሙያዎች የሌሉአቸው ሲሆን አልፎ አልፎ የሚሠጡት ትምህርቶችም ቢሆኑ የሚሠጡት ከሌሎች መቤቶች ባለሙያዎች በመጋበዝ ነው በአርግጥ ከተጠየቁት የይቅርታ ተጠቃሚወች ውስጥ በአብዛኛው የይቅርታን አላማ የሚያውቁ በፈፀሙት ድርጊትም መጸጸታቸዉንና በቆይታቸው ጊዜ ስለወንጀል አስከፊነት መግለፃቸው በማረሚያ ቤቶች ለታራሚዎች በጥቅሉ የሚሰጥ ትመህርት መኖሩን የሚያመለክት ቢሆንም በይቅርታ የተለቀቁ ጥቂት ታራሚዎች ስለተለቀቁበት ምክንያት የማያዉቁና በማቤት ቆይታቸው ምንም አይነት ትምህርት እንዳልተሠጣቸው መግለፃቸው ቢያንስ እነዚህ ሠዎች የይቅርታ ህጉ የሚፈልገውን መስፈርት ሳያሟሉ የተለቀቁ እና በማረሚያ ቤቶች በቂ ትምህርት እየተሠጠ አለመሆኑን ያሣያል ሐ በይቅርታ ከተለቀቁ በኃላ ስለሚያጋጥም ችግር እና ሰለሚደረግ ድጋፍ ይቅርታ የታለመለትን አላማ ማሳካቱ የሚለካው የይቅርታ ተጠቃሚው ወደ መኖሪያ አካባቢው ተመልሶ በሚጀምረው የኑሮ ሁኔታ መልካምነት ሲሆን ይህም በራሱ ዝግጁነት በህብረተሠቡ አቀባበል በመንግስት አካላት ድጋፍ ኖና በሌሎችም ጉዳዬች ላይ የተመሠረተ ነው ጥናቱ እንደሚጠቁመው በክልሉ ውስጥ በተለያዩ ጊዜአት የይቅርታ ተጠቃሚ ከሆኑት አብዛኞቹ ወደ አካባቢያቸው ሲመለሠሥ ከህብረተሠብ መገለል ቤተሰቦች ተበትነው መቆየት ከግል ተበዳይ ወይም ከግል ተበዳይ ቤተሠብ ጋር በወንጀሉ ምክንያት የተፈጠረው ቅራኔ አለመፈታት ለመተዳደሪያ የሚሆን ስራ አለማግኘት ያፈራው ንብረት ባክኖ መቆየት እና የመሣሠሉት ችግሮች እንደሚገጥሟቸው ገልፀዋል ይህም የሚያሣየው የሚመለከታቸው የመንግስት አካላት ባለድርሻ የህብረተሠብ ክፍሎችና ተቋማት የህብረተሠቡን ግንዛቤ በማሣደግ እና በማስተማር የይቅርታ ተጠቃሚው መልካም ዜጋነቱን የሚያስከብርበትን ሁኔታ በማመቻቸት ረገድ ብዙም ያልተሠራ መሆኑን ነው የቤተሠብ መበተን የይቅርታ ተጠቃሚዎች ከሚገጥሟቸው ችግሮች ትልቁን ድርሻ የሚወሰድ በመሆኑ የታራሚው ቤተሠብ እንዳይበተን መንግስት ራሱ በቀጥታ በማገዝም ይሁን ሌሎች በቤተሠብ ዙሪያ የሚሠሩ አካላትን በማስተባበር የተቻለውን ሁሉ ማድረግ ይኖርበታል አርቅ በይቅርታ ተጠቃሚው እና በግል ተበዳይ ወይም ቤተሠቦቹ መካከል ያለውን ቅራኔ ለመፍታት ትልቁ ዘዴ ነው እርቁ አንዱ በሌላው ላይ ያለውን ቅሬታ በእርግጥም ያስወገደ ኖንጅ ለይስሙላ የተደረገ አለመሆኑን ማረጋገጥ ያስፈልጋል የይቅርታ ተጠቃሚወች የሚገጥሟቸውን ችግሮች ማለትም የንብረት መበተን መተዳደሪያ የሚሆን ስራ ቶሎ አለማግኘት አና የመሣሠሉትን ለመፍታት በህዝብ አና በመንግስት ዉስን የሆኑ ድጋፎች ቢደረጉም በቂ አለመሆናቸው ግን ጥናቱ ይጠቁማል ለምሳሌ እንደ ድጋፍ በአብዛኛው ሲገለፅ የነበረው በማረሚያ ቤት እያሉ የተደረገላቸው የምክርና የትምህርት አገልግሎት ነው ነገር ግን ይህ በራሱ በቂ ሊሆን አይችልም በአነስተኛና ጥቃቅን በማደራጀት የገንዘብ ብድር አንዲያገኙ ማመቻቸት እና የመስሪያ ቦታ መሠጠቱ የሚበረታታ ተግባር ነው ነገር ግን ሎሉች ችግሮቻቸውን ለመፍታት ማለትም ከህብረተሠቡ መገለል የቤተሠብ መበተን የቅራኔ አለመፈታት እና የንብረት መበተን ችግሮቻቸውን ለመፍታት ከየትኛዉም አካል ድጋፍ አለመደረጉ በክልሉ መንግሰት የሚሠጡ ይቅርታዎችን ውጤታማ ሊያደርጋቸው አይችልም መብበይቅርታ የተፈቱ ሠዎች የኑሮ ሁኔታ የይቅርታን ውጤታማነት ከሜለኩት ነገሮች አንዱ በይቅርታ የተለቀቀው ሠው ወደ ማህበረሠቡ ተመልሶ ራሱን እና ማህበረሠቡን ብሎም ሀገሩን ማገልገል ሲችል ነው ለዚህም የተለያዩ ድጋፎች ሊደረጉለት የሚገባ ሲሆን ድጋፍ ከአልተደረገለትም ከኑሮ ችግር አንፃር ወደ ወንጀል ድርጊት የመግባቱ ዕድል ሠፊ ይሆናል በክልሉ መንግስት በይቅርታ ከተለቀቁት አብዛኞዎቹበግል ወይም በቅጥር ስራ እየሠሩ መገኘታቸው ወደ መልካም ዜግነት ለመለወጥ የሚደረገውን ሂደት አጋዥ ቢሆኑም ራሳቸውን እና ቤተሠቦቻቸውን ለማስፋፋት የሚያስፈልጉ አገዛዎች በበቂ ሁኔታአለመደረጉ ህጉ ያለመውን ግብ ለማሣካት እንቅፋት ይሆናሉ አብዛኛዎቹ የይቅርታ ተጠቃሚዎች የወንጀልን አስከፊነት ኖና የእድገት ፀር መሆኑን ለህብረተሠቡ እያስተማሩ የሚገኙና በዚህም ማህበረሠቡን እያገለገሉ እንደሆነ የሚያምኑ መሆኑን ቢገልፁም የእያንዳንዱን የይቅርታተጠቃሚ አመለካከት በሚቀይር መለኩ ስራዎች በጥልቀት ሊሠሩ ግን ይገባቸዋል በቁጥር አነስተኛ የማይባሉ የይቅርታ ተጠቃሚዎች በድጋሜ የወንጀል ድርጊት ፈፅመው መገኘታቸው የበርካታ ምክንያቶች ውጤት ሊሆን ቢችልም በአብዛኛው ግን ከላይ የተገለፁት ችግሮች አለመፈታታቸውና የመከላከል ስራ አለመሰራቱ የይቅርታውን ስኬታማነት እንደሚያስተጓጉል ማሣያ ነው የግል ተበዳይ ቤተሠብ ጥናቱ የበለጠ ሚዛናዊ ይሆን ዘንድ የይቅርታ ተጠቃሚወች በፈፀሙት የወንጀል ድርጊት ሠለባ የሆኑት የግል ተበዳዬዩች ወይም ቤተሠቦቻቸው ምላሽ በመስጠት ተሣትፈዋል የይቅርታ ተጠቃሚወችን ችግር ከሚያቃልሉ መፍትሔዎች አንዱ እና ዋነኛው ከግል ተበዳይ እና ቤተሠቦቻቸው ጋር እርቅ በመፈፀም የነበራቸውን ቅሬታ ማስወገድ ነው በተለያዩ ዙሮች ፍርደኞች በይቅርታ ሲለቀቁ የግል ተበዳዬች ወይም ቤተሠቦቻቸው ወንጀል የፈፀሙባቸውን ሠዎች መለቀቅ በተለያዩ መንገዶች ያውቁ ነበር ይህንን ሊያውቁ የቻሉትም የመንግስት አካላት እና የአገር ሽማግሌዎች እርቅ እንዲፈፀም ጥሪ ስላደረጉላቸው መሆኑን ገልፀዋል የግል ተበዳዮችን በይቅርታ አፈታቱ ሂደት ውሰጥ ተሣታፊ አንዲሆኑ ማድረግ ሚና ነበረኝ ብለው አንዲያምኑ እና የእርቅ ስምምነቱን አክብረው በሠላም እንዲኖሩ ያደርጋቸዋል ሆኖም በጥናቱ አንደተመለከተው ለመጠይቁ ምላሽ ከሰጡ የግል ተበዳዬች አንድ አራትኛ የሚሆኑት ወንጀል የፈፀመባቸው ሠው በይቅርታ ሊለቀቅ ስለመሆኑ አያውቁም ነበር በይቅርታ ሊለቀቅ ስለመሆኑ ከሚያውቁት መካከልም አብዛኞቹ ስለጉዳዬ ሊያውቁ የቻሉት በስሚ ስሚ እንደሆነ ገልፀዋል ስለሆነም የወንጀል ሠለባወችን ወይም ቤተሠቦቻቸውን የይቅርታ አፈታት ሂደቱ አካል የማድረግ ጉዳይ ላይ በቂ ትኩረት አንዳለስለተሠጠው ወይም በስፋት አንዳልተሠራበት አመላካች ነው ው የእርቅ ሂደትና ውጤት በይቅርታ ከተፈቱት አብዛኛዎቹ ከግል ተበዳይ ወይም ቤተሠቦቻቸው ጋር እርቅ የፈፀሙ መሆኑን ጥናቱ የሚጠቁም ሲሆን በአንዳንድ ሁኔታዎች ላይ በራሱ በይቅርታ ተጠቃሚው አነሣሽነት ወይም ጠያቂነት እርቁ ሲፈፀም በአካባቢ ሽማግሌዎች አቀራራቢነት ወይም በሚመለከታቸው የመንግስት አካላት አማካኝነት የተፈፀሙ እርቆች ብዙ ናቸው አርቅን በመሣሪያነት መጠቀም በተለይም በይቅርታ ተጠቃሚው አነሳሽነት ወይም ጠያቂነት አንዲሆን ማድረግ የይቅርታን ዓላማ ከማሳካት አንፃር ከፍተኛ ሚና አለው የአካባቢው ሽማግሌዎች እና የመንግስት አካላት ሚናም የጐላ ነው በመሆኑም በይቅርታ ተጠቃሚው ላይ ሊያድርበት የሚችለውን ስጋት ከመቀነሥ ባሻገር ሁለቱም ወገኞች ለይቅርታው ክብደት እንዲሠጡት ያደርጋል ፅርቅ በይቅርታ የሚለቀቀው ሠው ከማቤት ከመውጣቱ በፊት በወጣበት ዕለት ወይም ከወጣ በላ ሊፈፀም ይችላል ሆኖም የተበዳዩን ሚና ከማጉላት አንባር ታራሚው ከመፈታቱ በፊት የሚፈፀም እርቅ የሚፈጥረው ሰሜት የተሻለ ሀይል ያለው ነው ነገር ግን ጥናቱ አእንዲሚያሣየው በክልሉ የተደረጉት እርቆች በአብዛኛው ታራሚው ከተፈታ በኃላ ሲሆን ጥቂት አርቆች ከመፈታቱ በፊት ተደርገዋል ፅርቅ ሊፈፀም የሚገባው በመተማመን እንጅ በጫና ሊሆን አይገባውምየካሣ ክፋያ ተጐጂውን ለእርቅ ለማግባባት በማገልገልና በሁሉቱ ታራቂ ወገኖች መካከል መተማመን ይፈጥራል ብሎ ከማሠብ ውጭ ልክ እንደ አስገዳጅ ቅድመ ሁኔታ መታየት አይኖርበትም በክልሉ የተደረጉት አብዛኛዎቹ የእርቅ ሂደቶች በጥሩ ሁኔታ የተከናወኑ ማለትም እርቅ ፈፃሚወች ሀሣባቸውንና ቅሬታቸውን በነፃነት የገለፁበት መደማመጥ የሠፈነበት እና በአብዛውቹ ተጉጅዎች ለጉዳታቸው ተመጣጣኝ ክፍያ የተከፈለባቸዉ ነበሩ ሆኖም በሌሎች በርካታ እርቆች ላይ ካሣ ያልተካተተበት ወይም እንዲኖር ጥረት ያልተደረገ በመሆኑ በእርቁ ውጤታማነት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እንዳይኖረው ወደፊት ጥረት ሊደረግ ይገባል በአመዛኙ እርቅ የፈፁሙ ሠዎች በሠላም እና በመግባባት አብረው እየኖሩ ቢሆንም በአንዳንድ ሁጌታዎች ግን እርቅ የፈፀሙ ሠዎች ቂማቸውን ያልረሥ እና በዚህም መሠረት ድጋሜ ወንጀል ሠርተው የተገኙ ስለሆነ በርትቶ በጉዳዩ ላይ መስራት ያስፈልጋል የፍትህ እና ሌሎች ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት ለጥናቱ ውጤታማነት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ከይቅርታ አሠጣጥ ሂደቱ ጋር ግንኙነት አላቸው ተብለው የታመኑባቸው የመንግስት መስሪያ ቤቶች የመረጃ ምንጭ በመሆን እንዲሣተፉ ተደርጓል ሀ የይቅረታ ቅድመ ዝግጅት ለይቅርታው ውጤታማነት ታራሚው በማረሚያ ቤት ቆይታው ይሠጠው የነበረው ትምህርትና የምክር አገልግሎት ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደሚኖረው ይታወቃል ስለሆነም የሚመለከታቸው የመንግስትም ሆነ ሌሎች ባለድርሻ አካላት በጉዳዩ ላይ የሚጠበቅባቸውን ሁሉ ሊያበርክቱ ይገባል የክልሉ መንግስት እስከአሁን በይቅርታ በፈታባቸው ዙሮች አበረታች የሆኑ ቅድመ ዝግድጅቶች ማለትም አርቅ መፈፀም ትምህርት መስጠት መቋቋሚያ የሚሆን ድጋፍ ማዘጋጀት እና ህብረተሠቡን በቅድሚያ ማወያየትን የሚያጠቃልሉ ስራዎች ቢሠሩም በበቂ ሁኔታ ተከናውነዋል ማለት ግን አያስችልም አብዛኛው ታራሚዋች በፈፀሙት ወንጀል መፀፀታቸውን የባህርይ ለውጥ ማምጣታቸውና ከተፈረደባቸው የቅጣት ዘመን ግማሽ ያህሉን መፈፀማቸው ተረጋግጦ የተለቀቁ ቢሆንም ተገቢው ጥናት ሳይደረግና በህጉ ከተመለከተው መሰፈርት ወይም በሌላ መንገድ ጉዳዩ የሚመለከታቸውን የመንግስት አካላት ባላካተተ መንግድ የዘመን መለወጫ ባዓላትን መሠረት አድርጐ ይቅርታ መሰጠቱ ሊታሠብበት የሚገባ ጉዳይ ነው ለ የመረጃ አያያዝ ይቅርታ ለተጠቃሚው የሚሠጥ ጥቅም ከመሆኑ አንፃር ይህን የሚሠጠው አካል የታለመለትን አላማ ግብ መምታቱን መረጃ በመያዝ መከታተል ይገባዋል ይህ የመረጃ አያያዝ ተጠቃሚው ወደ ቀድሞው ህይወቱ ተመልሶ በሠላም መኖሩንና ምርታማነቱን ለማረጋገጥ ይረዳል የክልሉ መንግስት በይቅርታ የሚለቃቸውን አስመልክቶ መረጃ የሚይዝ ሲሆን የሚያዘው መረጃም ለሪፖርት ለድጋፋና ክትትል እንዲሁም ጉድለቶችን ለይቶ ለማውጣት የሚገለገልበት ቢሆንም አንዳንድ የመንግስት አካላት ግን የሚይዙት መረጃ እንዳሌለ እና የተያዘውም ቢሆን ሪፖርት ለማቅረብ ከማገልገል ባለፈ በአግባቡ ሲጠቀሙበት እንደማይታዩ ጥናቱ አረጋግጧል ይህም መስተካከል ያለበት ጉዳይ ነው ሐ ክትትል እና ድጋፍ አንዳንድ የመንግስት አካላት የይቅርታ ተጠቃሚወች ከእስር ከተፈቱ በኃላ ትምህርት በመስጠትና ከሌሎች አካላት ጋር በመሆን ክትትልና ድጋፍ እንደሚያደርጉቢታወቅም ይህ ግን በስፋት ያልተሰራና በራሱ በቂ ሊሆን አይችልም በመሆኑም አብዛኛዎቹ የመንግስት አካላት ምንም አይነት ክትትልና ድጋፍ የማያደርጉ ወይም በተቀናጀ የድጋፍ አሠጣጥ ውስጥ እየተሣተፋ አይደለም እያደረጉ ያሉትም ቢሆኑ የሚያተኩሩት ኢኦኖሚያዊ ድጋፍ በማድረጉ ላይ ነው ስለሆነም የሚሠጡት ድጋፎች ሁሉንም ባለድርሻ አካላት ያሣተፉና በትክክል የይቅርታ ተጠቃሚዎቹን ችግሮች የሚፈቱ መሆናቸው የተረጋገጡ መሆን አለባቸው ብዙ የመንግስት ስራ ሀላፊዎችም እስከአሁን የተደረጉት ድጋፎች የተጠቃሚዎችን ችግሮች በትክክል ፈተዋል ብለው አንደሚያምኑ ጥናቱ የሚያስገነዝብ ቢሆንም በቂ ነዉ ሊባለ ግን አይችልም ታራሚው ከመለቀቁ በፊት የሚደረጉ ቅድመ ዝግጅቶች እና ከዚያም በላ የሚደረጉ ድጋፎች በራሳቸው ግቦች አይደሉም። ነከዐበ ጸበለ ሀሀ ጪሂበ ዐ የከ ሀሸሃ ከሟዉ ክከዐጠ ከበበ ዐ ሀከከበ ቨ ይህም የይግባኝ ቅሬታ ወይም የአቤቱታ መዝገብ የቀረበበት ወይም የተከፈተበት ሰው ማለት አንደሆነ ያሳያል የይግባኝ መልስ ሰጪ ግዴታዎች በስር ፍቤት ውሳኔ ላይ ቅር የተሰኘ ዐቃቤ ህግ ያቀረበውን የይግባኝ አቤቱታ የተመለከተው የይግባኝ ሰሚ ፍቤት የይግባኙን መስሚያ ቀን ወስኖ በሚልከው መጥሪያ መሰረት መልስ ሰጪ ጥሪውን አክብሮ በቀጠሮው ቀን እና ቦታ ተገኝቶ ምላሽ የመስጠት ግዴታ አለበት ይህ ካልሆነ ግን ሀገራት እንደየህጎቻቸው በመልስ ሰጪ ላይ አግባብ ነው የሚሉትን እርምጃ ይወስዳሉ ለምሳሌ በጀርመን አንድ መልስ ሰጪ ፍቤት እንዲቀርብ ጥሪ ደርሶት አሱ ወይም ጠበቃው በቂ ባልሆነ ምክንያት ፍቤት ሳይቀርብ የቀረ እንደሆነ ጉዳዩ መልስ ሰጪው በሌለበት ታይቶ ይወሰንና ውሳኔውን ለማስፈጸም አሁንም መልስ ሰጪ በራሱ ጊዜ ፍቤት የማይቀርብ መሆኑን ፍቤቱ ካመነበት ታስሮ አንዲቀርብ ትዕዛዝ ሊሰጥ ይችላል በዚህ ረገድ የኢወመህስስ ያለውን ድንጋጌ ስንመለከት መልስ ሰጪ ወይም ጠበቃው ያልቀረቡ እንደሆነ በሌሉበት ነገሩ ይቀጥላልኞ ሲል ከመደንገጉ ባሻገር መልስ ሰጪ ወይም ጠበቃው በሌለበት የተወሰነው ውሳኔ አንዴት ተፈጻሚ ሊሆን አንደሚችል ድንጋጌው የማያመለክት በመሆኑ በኛው መጽሀፍ ስር በአንቀጽ እና ተከታዮቹ ድንጋጌዎች ወደ ተካተቱት የቅጣት አፈጻጸም ስርአቶች በመፄድ ምላሽ መሻቱ አማራጭ የሌለው ሆኖ ይታያል አልፎ አልፎም ቢሆን በተለይ በክልላችን ፍቤቶች እያጋጠመ ያለው ችግር መልስ ሰጪ በአግባቡ መጥሪያ ደርሶት ባልቀረበ ጊዜ በኢወመህስስቁ መሰረት ጉዳዩን በሌለበት አይቶ ተገቢ ነው የሚባለውን ውሳፄ መስጠት እየተገባ መልስ ሰጪ አልቀረበም ተብሎ መዛግብት የሚዘጉባቸው አጋጣሚዎች መኖራቸው ነው ለአብነት በዚሁ ጉዳይ ላይ ባደረግነው የናሙና የይግባኝ መዛግብት ዳሰሳ የጠቅላይ ፍመቁ በግፍ ሰው መግደል ወንጀል የተከሰሰው ፈንታሁን ታንቱ መጥሪያ በአግባቡ ደርሶት እያለ የራስጌ ማስታወሻ ቁጥር የራስጌ ማስታወሻ ቁጥር አንቀጽ የራስጌ ማስታወሻ ቁጥር አንቀጽ ባለመቅረቡጉዳዩን በህጉ መሰረት መልስ ሰጪ በሌለበት አይቶ መወሰን እየተገባ መዝገቡ በ ተዘግቶ አግኝተነዋል ስለዚህ እንዲህ አይነቱን ችግር መቅረፍ ካልተቻለ የህግ ጥሰት ከመሆኑም ባሻገር መልስ ሰጪዎችም በፍቤት ትአዛዝ መሰረት ቀርበው ምላሽ ከመስጠት ይልቅ ተሰውረው መዝገባቸውን ማዘጋትን እንዲመርጡ የሚያበረታታ አሰራር ስለሆነ ሊታረም ይገባል ምዕራፍ ሁለት የተከሳሽ የምስክር እና የመልስ ሰጪ ፍቤት ያለመቅረብ ችግርየችግሩ ስፋት መንስዔና የፍትህ አካላት አስተዋጽዖ የችግሩ ስፋት እና አሉታዊ ውጤቶች የችግሩ ስፋት የተከሳሽ የምስክር እና የመልስ ሰጪ ፍቤት ያለመቅረብ ችግር በክልሉ የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ላይ ከፍተኛ ተጽእኖ እያስከተለ ይገኛል ምንም እንኳን ከ እስከ ዓም ያለው ሰንጠረዥ የሚያሳየው ችግሩ ከአመት አመት የመቀነስ አዝማሚያ እንደነበረው ቢሆንም በ ላይ ግን በወረዳም ሆነ በዞን ችግሩ የጨመረበት ሁኔታ ይታያል ስለዚህ የተከሳሽ የምስክርና መልስ ሰጪ ፍቤት ያለመቅረብ ችግር በአጭሩ መቀጨት ይችል ዘንድ የፍትህ አካላት የተጠናከረ ስራ ካልሰሩ ውጤቱ እጅግ አደገኛ ይሆናል በተከሳሽ የምስክር እና የመልስ ሰጪ ፍቤት ያለመቅረብ ሰበብ መዛግብት እየተዘጉ አጥፊዎች በሰሩት ወንጀል መጠየቅ ካልቻሉ የህግ የበላይነት ይጠፋል የወንጀል ሰለባዎችም በፍትህ ላይ ያላቸው እምነት ጠፍቶ ወደ መበቃቀል የሚገቡበትን አማራጭ ሊወስዱ ይችላሉ ይህ ደግሞ በተራው ስርአት አልበኝነትን በማንገስ ሰላምና መረጋጋትን ያጠፋልየችግሩን ስፋትና ጥልቀት በቀላሉ ለማየት ይቻል ዘንድ ከ በነበሩ አመታት ውስጥ በክልሉ በሚገኙ ዞኖች እና ወረዳዎች በተከሳሽ በምስክር እና በመልስ ሰጪ ያለመቅረብ ምክንያት የተዘጉ መዛግብትን ብዛት በዞንና በወረዳ ነጣጥለን እንደሚከተለው አቅርበናል ከዓም በክልሉ በሚገኙ ዞኖች ተከሳሽና ማስረጃ ባለመቅረብ የተዘጉ መዛግብት ብዛት ተቁ ዓም በአመቱ የቀረቡ ተከሳሽ ማስረጃ በተከሳሽና መዛግብት ባለመቅረብ ባለመቅረቡ ማስረጃ ብዛት የተዘጉ የተዘጉ ባለመቅረብ መዛግብት የተዘጉ በመቶኛ ሪ ሪ በሩ ዞኖች በሚገኙ ወረዳዎችከዓምተከሳሽና ማስረጃ ባለመቅረብ የተዘጉ መዛግብት ብዛት ተቁ ዓም በአመቱ የቀረቡ ተከሳሽ ባለመቅረብ ማስረጃ በተከሳሽና ማስረጃ መዛግብት ብዛት የተዘጉ መዛግብት ባለመቅረቡ ባለመቅረብ የተዘጉ የተዘጉ በመቶኛ በይግባኝ መልስ ሰጪ ያለመቅረብ ምክንያት በ እና የተዘጉ መዛግብት ማሳያ የኛ ፍላጎት ከ ዓም በዚህ ችግር ዙሪያ ያሉትን መረጃዎች ለማካተት ቢሆንም ከ በነበረው ጊዜ በቢሮ ይዘጋጅ የነበረው የሪፖርት መላኪያ ቅጽ ከቀረቡ የይግባኝ ጥያቄዎች ውስጥ በበላይ አቃቤ ህግ የተደገፉትንና በመልስ ሰጪ አለመቅረብ የተዘጉትን ለይቶ የማያመለክት ስለነበር በ እና በ ባሉ መረጃዎች ላይ ለመገደብ ተገደናል በዚህም መሰረት በ ዓም በሩም ዞኖች በስር ዐቃቤ ህግ ቀርበው በበላይ ዐቃቤ ህግ ከተደገፉት የይግባኝ አቤቱታዎች መካከል በመልስ ሰጪ ያለመቅረብ የተዘጉ ሲሆን በም እንዲሁ በስር ዐቃቤ ህግ ተጠይቀው በበላይ ዐቃቤ ህግ ተደግፈው የይግባኝ አቤቱታ ከቀረበባቸው መዛግብት ውስጥ ቱ በመልስ ሰጪ ያለመቅረብ ምክንያት ተዘግተው መገኘታቸው የችግሩን አሳሳቢነት አጉልቶ የሚያሳይ ነው በተከሳሽ በምስክር እና በመልስ ሰጪ ፍቤት ያለመቅረብ ምክንያት የሚዘጉ መዛግብት አሉታዊ ውጤት በተከሳሽ በምስክርና በመልስ ሰጪ ፍቤት ያለመቅረብ ችግር መዛግብት ሲዘጉ በፍትህ ስርአቱ ሀገሪቱና ክልሉ እየገነቡት ባሉ የመልካም አስተዳደር ስርአት ላይ ከፍተኛ የሆነ አሉታዊ ውጤትን ያስከትላል እነዚህም ውጤቶቹ አንደሚከተለው ቀርበዋል በመዛግብት መዘጋት ምክንያት ለሚፈጠር የቀጠሮ መራዘም ፍትህ በወቅቱ እንዳይገኝ የሚያደርግ መሆኑ የአብክመ ፍትህ ቢሮ አመታዊ ሪፖርት ከ እስከ ዓም ብዙ መዛግብት አንዴ ከተዘጉ በኋላ ተመልሰው ሳይከፈቱ የሚቀሩባቸው አጋጣሚዎች ቀላል ባለመሆናቸውህብረተሰቡ በፍትህ ላይ ያለው አመኔታ እንዲቀዘቅዝ የሚያደርግ መሆኑ አጥፊዎች በጥፋታቸው መጠን ሳይጠየቁ ሲቀሩ ለወንጀልመስፋፋት አብይ ድርሻ የሚኖረው መሆኑ የህግ የበላይነትን አደጋ ላይ የሚጥል መሆኑ መዝገቡን ለፍቤት ለማብቃት የደከመውን ፈጻሚ አካል ሞራል የሚነካ መሆኑ ወንጀል ፈጽሞ ያልተቀጣውን ሰው የሚያየው ህዝብም ላይ አፍራሽ ተጽእኖ የሚያሳድር መሆኑ እና አገሌ ወንጀል ፈጽሞ ምን አንደሆነው አኔ ምን አሆናለሁ የሚል ስሜት በመፍጠር ለወንጀል መበራከት ትልቅ ሚና የሚጫወት መሆኑ የግል ተበዳይ ወይም ቤተሰቦቹ ወደ ሌላ ብቀላ እንዲሄዱ የሚያነሳሳ መሆኑ በመንግስትና በህዝብ መካከል ያለውን መተማመን የሚያላላ መሆኑ የፈጻሚ አካል ወጥቶ ወርዶ ላጣራው ምርመራ እና ፍቤት ቆሞ በተከራከረባቸው ጉዳዮች በተከሳሽ በምስክርና በመልስ ሰጪ መጥፋት ምክንያት ውጤት ካላገኘ ተስፋ ቆራጭነትና መሰላቸትን የሚፈጥር መሆኑ በግል ተበዳዮች ላይ የሚያስከትለው የሰብአዊ መብትና የስነልቦና ጉዳት ከባድ መሆኑ ፍትህ ተገማች እንዳይሆን ማድረጉ በወንጀል የተጠረጠሩ ሰዎች ከዛሬ ነገ ምስክሮች ይቀርባሉ በሚል በሚሰጥ ቀጠሮ ከፍርድ በፊት ረጅም ጊዜ ታስረው እንዲቆዩ ምክንያት መሆኑ « የመንግስት በጀት የሰው ጉልበት እና ጊዜ ያለ አግባብ እንዲባክን ምክንያት መሆኑ ፍትህ እንዲነፈግ እና እውነት ያለ አግባብ እንዲዳፈን የሚያደርግ መሆኑ ላ በናትህ አካላት መካከል ለሚፈጠር ያለመግባባት ዋና ምክንያት መሆኑ ህጎች በወጡበት አግባብ ስራ ላይ አንዳይውሉ የሚያደናቅፍ መሆኑ እና ለሰላምና መረጋጋት መታጣት ምክንያት መሆኑ የሚሉት ከብዙ በጥቂቱ ይጠቀሳሉ የእነሂህ ጥቅል ድምር ደግሞ ለተጀመረው የመልካም አስተዳደር ግንባታ ትልቅ እንቅፋት ይሆናል የተከሳሽ የምስክር እና የመልስ ሰጪ ፍቤት ያለመቅረብ ችግር መንስኤዎች የማህበራዊ ስነልቦናዊ ኢኮኖሚያዊ ምክንያቶችና የህግ ክፍተቶች የተከሳሾችየምስክሮች አና የመልስ ሰጪዎች በቀጠሮ ቀናት ፍቤት የማይቀርቡባቸው ምክንያቶች በርካታ ናቸው ለምክንያቶቹ ቁጥር እና አይነት መብዛት እና ማነስ የግለሰቦቹ ንቃተህግ የትምህርት ደረጃ የኢኮኖሚ አቅም እና አኗኗር ሁኔታን መሰረት አድርጎ ይለያያል ምክንያቶቹ ማህበራዊ ስነልቦናዊ ኢኮኖሚያዊ ሊሆኑ ያለበለዚያም ከልማዳዊ አሰራሮች ጋር የተቆራኙ ናቸው አንዳንዶቹን ምክንያቶች በፈርጅ በፈርጁ ለያይቶ ለማስቀመጥ የሚያዳግት ቢሆንም ከ የአብክመ ፍትህ አካላት ኃላፊዎች አና ባለሙያዎችበጽሁፍና በቃለ መጠይቅ ያሰባሰብናቸውን የተወሰኑ ምላሾች በሚከተለው መልኩ አደራጅተን አቅርበናቸዋል ሀ ማህበራዊና እና ስነልቦናዊ ምክንያቶች የግል ተበዳዮች በመንግስት ክሶች ላይ ጭምር በመታረቅ ማስረጃ ሲያጠፉ መታየታቸው በምን ቸገረኝነት እአና ቂም በቀልን በመፍራት የቀበሌ አስተዳደር አካላትን ጨምሮ ህብረተሰቡ ተከሳሾች ምስክሮችን አና መልስ ሰጪዎችን በቀበሌው እያሉ እንደሌሉ አድርጎ መደበቅ እና ማስረጃ መስጠት ከእድር ከሰንበቴ ከደቦ ከማህበር እና ወዘተ እናሰናብትሀለን በማለት የግል ተበዳዮችን ጨምሮ የምስክርነት ቃላቸውን እንዳይሰጡ ማስገደድ በምስክርነት የተቀጠሩ ግለሰቦች በራሳቸው ወይም በወገኖቻቸው ላይ ለተፈጸመ ወንጀል ካልሆነ በስተቀር ለመመስከር ያለመፈለጋቸው « ተከሳሽ ከቅጣት ለማምለጥ የሚያደርገው ጥረት « ምስክር ፍቤት በቀረበ ቀን ወዲያው የማይሰማ መሆኑ ተፈላጊዎቹ በተጠሩበት ቀን ፍቤት ባይቀርቡ የሚወሰድባቸው እርምጃ በህግ የተደነገገ ቢሆንም ተፈፃሚ ስለማይሆን ወንጀል ፈጽመው በልዩ ልዩ ምክንያቶች በህግ ሳይጠየቁ የቀሩ ግለሰቦች በህብረተሰቡ ውስጥ እንዳሻቸው መኖራቸው ቅጣት ለተፈጸመ ጥፋት ማረሚያ መልካም ዜጋ የመሆኛ እና የመማሪያ መንገድ ነው ብሉ ያለማመን የፍትህ አስተዳደሩ ተገማች ያለመሆን ችግር በተለይም ንጹሀን ሆነው ንጽህናቸውን እያወቁ በሀሰት ተከሰው አልፎ አልፎ የሚቀጡ ሰዎች መኖራቸው አንዳንድ ጊዜ በአንድ ወይም በሌላ ምክንያት ለፖሊስ ሀሰተኛ ቃል ሰጥተው እንደሆነ ይህንኑ ቃላቸውን ፍቤት ደግመው በመስጠት በማህበረሰቡ ከመገለል ይልቅ ያለመቅረብን የሚመርጡባቸው አጋጣሚዎች መኖራቸው ማህበረሰቡ ምስክሮችን የፍትህ አጋገፐናች አድርጎ ከመውሰድ ይልቅ የሰው መጉጃጓ አድርጎ በመቁጠር ለምን ትመሰክርበታለህሽ በማለት በእውነት የሚመሰክሩትን እንኳ በቅን ባለማየት ጫና የሚያሳድር መሆኑ ምስክሮች የህብረተሰቡን ይሁንታ ለማግኘት ሲሉ መጥፋትን መምረጣቸው ቀደም ሲል የተጠናከረ የምስክሮች አና የጠቋሚዎች ጥበቃ ህግ ያልበረ በመሆኑ ወይም ተግባራዊ ባለመሆኑ ጥቃትን በመፍራት ለመመስከር ያለመፈለግ ፖሊስ ላይ የሰጡትን ቃል ለምን አንዳለ አልተደገመም በማለት ከሰዎች ግንዛቤ እና የማስታወስ ተፈጠሮአዊ አቅም ጋር የማይመጣጠን ምዘናን በመጠቀም ጥቃቅን ክፍተቶችንም እንደአብይ ስህተት በመውሰድ በሀሰተኛ ምስክርነት የመክሰስ ዝንባሌዎች በዐቃቤ ህግ መኖራቸው የተለያዩ ምስክሮች የየራሳቸው የአነጋገር እና የአገላለ ፈሊጥ ያላቸው መሆኑ እየታወቀ በአንድ ጉዳይ ላይ የሚመስክሩ ሁሉም ምስክሮች ቅደም ተከተሉ እና እያንዳንዱ አገላለጽ ፍጹም ተመሳሳይ ሆኖ በመርማሪ ፖሊስ የሚመዘገብበት ሁኔታ መኖሩ እና ፍቤት ቀርበው ይህንን መድገም ስለማይችሉ በሀሰተኛ ምስክርነት ከሚጠየቁ ይልቅ ዘወር የማለትን አማራጭ መከተላቸው መጥሪያ በአግባቡ እና በወቅቱ የማይደርሳቸው መሆኑ በመጥሪያ አደራረስ ላይ አሁንም የተወሰኑ ብዥታዎች መኖራቸው መጥሪያን በአግባቡ ለማድረስ የሚረዱ የመገናኛ ዘዴዎች በበቂ አለመኖር መልስ ሰጪዎች መጥሪያ ደርሷቸው ናሃቤት ባልቀረቡ ጊዜ ጉዳዩን በሌሉበት ከማየት ይልቅ ፍቤቶች መዛግብትን የሚዘጉባቸው አጋጣሚዎች መኖራቸው ምስክሮች ስለተፈጸመ ወንጀል ወይም ስለወንጀል ሰሪው ማንኛውንም ተገቢነት ያለውን ማስረጃ የመስጠት ህጋዊ ግዴታ እንዳለባቸው ያለማወቃቸው በፍትህ አካላት መካከል የተከሳሽ የምስክርና መልስ ሰጪ አቀራረብን አስመልክቶ ቀልጣፋና የተቀናጀ የግንኙነት ስርአት ያለመኖር በዐቃቤ ህግና በፖሊስ መካከል የሚታይ የሀላፊነት መገፋፋት መኖርና ወዘተ የሚሉት በማህበራዊና ስነልቦናዊ ምክንያትነት ሊጠቀሱ ይችላሉ ለ ኢኮኖሚያዊ ምክንያቶች በአቅራቢው አካል ወይም በፖሊስ ላይ ያለ ከፍተኛ የበጀት ችግር ሁ ተከሳሾች በዋስ ሲፈቱ የሚያስይዙት የገንዘብ መጠን ከፈጸሙት ወንጀል እና ከኢኮኖሚ አቅማቸው ጋር ያልተገናዘበ እና ዝቅተኛ መሆኑ የክልላችን ብዙ አካባቢዎች ዝናብ አጠር ስለሆነ ለስራ ፍለጋ ሰበብ ተከሳሾች ምስክሮችና መልስ ሰጪዎች ወደ ልዩ ልዩ አካባቢዎች መፍለሳቸው ሁ የግል ተበዳይ እና ምስክሮች እንዳይመሰክሩ የገንዘብ መደለያ ተቀብለው ከአካባቢያቸው እንዲሰወሩ የሚደረግ መሆኑ ለአብነት በደቡብ ወሎ አንዲት የ አመት ልጅ ተገድዳ ተደፍራ ጉዳዩ ተጣርቶ ክስ ሲመሰረት ምስክሮቹ በተደጋጋሚ ቀጠሮ ፍቤት ቢቀርቡም ለግል ተበዳይ አነስተኛ ገንዘብ ተከፍሏት ከአካባቢ እንድትጠፋ ተደርጎ መዝገቡ ተዘግቷል ተከሳሾች እና መልስ ሰጪዎች ለተደጋጋሚ ቀጠሮዎች ሲመላለሱ ላልተፈለገ ወጪ እና ኪሳራና መስተጓጎል የሚዳረጉ መሆናቸው ሁ ምስክሮች ገንዘብ አውጥተውና ስራ ፈትተው ሲመሰክሩ በተሻሻለው የዐቃቤ ህግ የወንጀል ጉዳይ ምስክር የወጪ ማካካሻ ክፍያ መወሰኛ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት መመሪያ ቁጥር ዓም አንቀጽ መሰረት የሚሰጣቸው ብር አበል የወቅቱን ገበያ ግምት ውስጥ ያላስገባ እና ዝቅተኛ መሆኑ ቀጠሮዎች ሲደጋገሙ ደግሞ ችግራቸው ይበልጥ የሚባባስ መሆኑ እና ሁ ምስክሮች ስራቸውን ሳይፈቱ ሳይወጡ አና ሳይወርዱ ባሉበት ሆነው ከተከሳሽ የሚያገኙት ገንዘብ የተሻለ መሆኑ የሚሉትን መጥቀስ ይቻላል ከአቶ ፍርዴ ቸሩ የአብክመ ፍትህ ቢሮ ምኃላፊ ጋር ከተደረገ ቃለ መጠይቅ የተወሰደ ሰኔ ሐ የህግ ክፍተቶች የተከሳሽ የምስክር እና የመልስ ሰጪ አቀራረብን አና ተዛማጅ ጉዳዮችን አስመልክቶየሚታዩ አንዳንድ የህግ ክፍተቶች ደግሞ ከዚህ እንደሚከተለው ቀርበዋል የመጥሪያ አደራረስ ስርአት በኢትዮጵያ የወመሕስስ ህግ እንደ ፍትሀብፄር ህጉ ሰፋ ብሎና በአግባቡ ያልተደነገገ መሆኑ ለምሳሌ የፌዴራል ስርአትን በምታራምደው ጀርመን የመጥሪያ አደራረስ በፍትሀብሄር ህጉ የተደነገገው አስፈላጊው ማስተካከያ እየተደረገበት ስራ ላይ እንደሚውል ከመደንገጉም በላይ መጥሪያ በቀጥታ መጥሪያ በዐቃቤ ህግ በኩል እና መጥሪያ በጋዜጣ ሊደረግ አንደሚችል ይደነግጋል ሀገሪቱ አሀዳዊ በነበረችበት ጊዜ የወጡትን ህጎች በአሁኑ ፌዴራላዊ አወቃቀር ስርአት ስራ ላይ ለማዋል ያሉ ችግሮችን የሚቀርፉ ህጎች በአዲስ መልክ መውጣት ይኖርባቸዋል ለምሳሌ በሁለት ክልሎች መካከል ወይም በአንድ ክልል እና በፌዴራል ፖሊስ መካከል የተከሳሽ የምስክርና የመልስ ሰጪ አቀራረብን በሚመለከት ስለሚኖረው ትብብር የሚያሳይ ግልጽ እና የማያሻማ ድንጋጌ ሊኖር ይገባል በዋስትና መለቀቅ ላይ ወይም በዋስትና ገንዘብ መጠን ላይ መቃወሚያ የቀረበ ከሆነ ጉዳዩ በይግባኝ ታይቶ አስኪወሰን ድረስ የስር ፍቤት ውሳኔ ሳይፈጸም ታግዶ እንዲቆይ የሚያዝዝ ህግ መውጣት ይኖርበታል ቢያንስ በከባባድ ወንጀሎች ለተከሰሱ ሰዎች የተሻሻለው የፀረሙስና ልዩ ስነስርአት እና የማስረጃ ህግ አቁ አንቀጽ ለዚህ ጥሩ አብነት ሊሆነን ይችላል ምንም አንኳ በአንቀጽ ላይ ፍቤቶች ተከሳሾችን በዋስ በሚለቁ ጊዜ እንደፈጸሙት ወንጀል ክብደት እንዳላቸው የኢኮኖሚ አቅም ደረጃ እና በተፈለጉ ጊዜ ሊገኙ ስለመቻል ያለመቻላቸው በማጤን መወሰን እንደሚችሉ የተደነገገ ቢሆንም በአሁኑ ጊዜ አንደምናየው ዳኞቻችን ለተመሳሳይ ወንጀሉች አጅግ የተራራቀ እና ብዙ ጊዜ በጣም ዝቅተኛ በሆነ የገንዘብ መጠን ዋስትና ሲፈቅዱ ስለሚታይ ተከሳሾች በገቡት ዋስትና መሰረት የፍቤት ቀጠሮ አክብረው ሲቀርቡ አይታይም ስለዚህ ወጥ በሆነ ሁኔታ እየተመዘነ መፍቀድ ወይም መከልከል ይቻል ዘንድ ወጥ የዋስትና መመሪያ ሊወጣ ይገባል የራስጌ ማስታወሻ ቁጥር ከአንቀጽ ከ ክፐ የተፋጠነ የፍርድ ዛደት ስርአት እየሰጠ ያለው ጠቀሜታ በተለይ በእጅ ተፍንጅ በሚያዙ ወንጀለኞች ላይ ከፍ ያለ በመሆኑ በቂ የህግ እውቅና ተሰጥቶት አና የትኞቹ ወንጀሎች በዚሁ ስርአት መታየት እንዳለባቸው ተለይተው በህግ መደንገግ ይኖርባቸዋል አንድ ምስክር በተጠራበት ቀን ፍቤት ያልቀረበ እንደሆነ በፖሊስ ተገዶ እንዲቀርብ አና በቀጣይ ቀጠሮም ለመቅረብ የሚያበቃው በቂ ዋስትና ካስያዘ ብቻ ከአስር አእንዲለቀቅ ያለበለዚያ ግን እስከ ቀጠሮው ቀን ድረስ በአስር እንዲቆይ የሚደነግግ ህግ መውጣት ይኖርበታል መሰል ድንጋጌዎች በኢወመሕስስቁ በቀዳሚ ምርመራ አድራጊ ፍቤት የሚመሰክሩ ምስክሮች በአውስትራሊያ ደግሞ በመደበኛ ፍቤት ለሚመሰክሩ ምስክሮች መደንገጉን ልብ ይለዋልጭ « ተከሳሾች ህጋዊ መብታቸውን ተጠቅመው ያቀረቧቸው የመከላከያ ምስክሮች እንደፈለጉት እንዳልተከላከሉላቸው ሲያውቁ ለብይን በተጠሩበት ቀን ፍቤት ባልቀረቡ ጊዜ ፍቤቶች ሊወስዷቸው ስለሚገቡ አርምጃዎች የሚደነግግ ህግ መውጣት አለበት የሚሉት ቀርበዋል በተከሳሽ በምስክር እና በመልስ ሰጪ ፍቤት ያለመቅረብ ችግር የፍትህ ተቋማትና የሌሎች አካላት ሚና የፍትህ አካላት በተከሳሽ በምስክርና መልስ ሰጪ ፍቤት ያለመቅረብ ምክንያት ለሚፈጠረው ችግር በግንባር ቀደምትነት ተጠቂዎች ከሆኑት ወገኖች መካከል የሚጠቀሱ የመሆናቸውን ያህል ለችግሩ መከሰትም ያላቸው ሚና ቀላል አይደልም በዚህ ረገድ የፖሊስ የዐቃቤ ህግ የዳኞችና የጠበቆች ሚና የአንበሳውን ድርሻ የሚይዝ በመሆኑ ከየተቋማቱ አንጻር የሚነሱባቸውን ህጸዶች ወይም ችግሮች ነቅሶ መቃኘቱ ወደ መፍትሄ ፍለጋ ለመንደርደር መንገዱን ቀና ያደርገዋል ብለን ስላሰብን ከዚህ እንደሚከተለው ተራ በተራ እንመለከተቸዋለን ፖሊስ ወንጀልን በመከላከልና ተፈጽሞም ሲገኝ የወንጀል ድርጊቱን ፈጻሚ በሳይንሳዊ ዘዴ ምርመራ አጣርቶ በመያዝ ረገድ ፖሊስ በግንባር ቀደምትነት የሚሰለፍ አካል ነው የወንጀል ፍትህ ስርአት ውጤታማነት ከፖሊስ የመጀመሪያ የምርመራ ስራ ጥራት ጋር በእጅጉ የተቆራኘ ነው የራስጌ ማስታወሻ ቁጥር ለጠር ሆኖም አንዳንዴ በተቋሙና በአንዳንድ የሰራዊቱ አባላት የሚታዩ የአሰራር ክፍተቶች ለተከሳሾች ለምስክሮች እና ለመልስ ሰጪዎች ፍቤ ያለመቅረብ ችግር መባባስ አስተዋጽኦ ማድረጋቸው አልቀረም እነሂህንም የአሰራር ክፍተቶች ከዚህ በሚከተለው አግባብ አቅርበናቸዋል ሀ ከተቋሙ አንጻር የተነሱ ችግሮች አጅግ ከፍተኛ የሆነ የበጀት አጥረት ተፈላጊዎችን ከቦታ ቦታ ተንቀሳቅሶ በመያዝ ለህግ ለማቅረብ የሚያስችል የአበልና የመጓጓዣ ወጪ ያለመኖር ለምሳሌ በሰሜን ጎንደር አስተዳደር ዞን ደንቢያ ወረዳ ተከሳሽ አና ምስክር እንዲያቀርቡ ሲታዘዝ ከችግሩ ጥልቀት የተነሳ የወረዳው ፖሊስ የወንጀል ምርመራ የስራ ሂደት አስተባባሪው ችሎት ቀርበው ከዚህ በኋላ ተከሳሽና ምስክርን ለማቅረብ የሚያስችለን በጀት ስለሌለን ትእዛዝ እንዳታስተላልፉልን ብለው እስከ መጠየቅ የደረሱበት ሁኔታ አለ የምርመራ ክፍሉ በበቂ እና በሰለጠነ የሰው ሀይል ከላይ እስከ ታች የተደራጀ ያለመሆኑ የወንጀለ ምርመራዎችም ዘመኑ ባፈራቸው የቴክኖሎጂ ውጤቶች የማይታገዙ በመሆናቸው የፍትህ ስርአቱ በሰው ምስክሮች ላይ ብቻ እንዲተማመን ማድረጉ የሰራዊቱ አባላት ክስ አያለባቸው ከዞን ዞን ማዛወርና የተዛወሩባቸው ዞኖች ደግሞ በፍቤት ሲፈለጉ አባሎችን አሳልፈው ለመስጠት ፈቃደኛ ባልሆኑ ጊዜ ቀድሞ ሲሰሩባቸው ከነበሩ ዞኖች ጥያቄው ለኮሚሽኑ ሲቀርብ ኮሚሽኑም ተገቢ ጫና በመፍጠር ተከሳሾች ለህግ እንዲቀርቡ ያለማድረግ ለምሳሌ ረዳት ሳጅን ችሎት አስማማው በሰሜን ሸዋ አስተዳደር ዞን ስራ ላይ በነበሩበት ጊዜ በእምነት ማጉደል ወንጀል ምርመራ ተጣርቶባቸው እና በፍወመዝቁ ክስ ተመስርቶባቸው የተዛወሩበት የሰሜን ጎንደር አስተዳደር ዞን ፖሊስ መምሪያ አባሉን ለፍቤት ቀጠሮ እንዲልክ በተደጋጋሚ ቢጠየቅም ፈቃደኛ ባለመሆኑ ኮሚሽነኑ ትብብር ተጠይቆ የበኩሉን ደብዳቤ ቢጽፍም ባለመፈጸሙ አባሉ ይህ ጥናት አስከተሰራበት ጊዜ ድረስ ለህግ ሳይቀርቡበመቅረታቸው መዝገቡ ተዘግቷል አቶ ወርቁ ሞላ የሰሜን ጎንደር ዞን አስተዳደር ከፍተኛ ፍቤት ፕሬዝዳንት ጋር ከተደረገ ቃለ መጠይቅ የተወሰደ ሰኔ ከኮማንደር ሰይድ አህመድ የአብክመ ፖሊስ ኮሚሽን የወንጀል ምርመራ ዋና የስራ ሂደት አሰተባባሪ ጋር ከተደረገ ቃለ መጠይቅ የተወሰደ ግንቦት ኛ ኮል ደርሶልኝ ሰውነት ኛ ኮል ዋሲሁን አንቺ አለው ኛ ኮል ይቸላል ሺመልስ እና ኛ ኮል አለልኝ አያሌው የተባሉት በሰሜን ሸዋ አስተዳደር ዞን ስራ ላይ በነበሩበት ጊዜ በከባድ ውንብድና ወንጀል ምርመራ ተጣርቶባቸው በፍወመዝቁ ክስ ተመስርቶባቸው ኛ ተከሳሽ ከምፅጎጃም ይልማና ዴንሳ ወረዳ ተልኮ አመት ሲፈረድበት ከ ያሉ ተከሳሾች ግን የምስራቅ ጎጃም ዞን ፖሊስ መምሪያ ሊልካቸው ፈቃደኛ ባለመሆኑ መዝገቡ ተዘግቷል እንዲያውም ከዚህ በኋላ ኛ ተከሳሽ ፖሊስ ኮሌጅ ገብቶ ለምስክር ወረቀት የሚያበቃ ስልጠና እየተሳተፈ ሲሆን ኛና ኛ ተከሳሾች ስራቸውን ለቀው አዲስ አበባ ይገኛሉ ስለዚህ በዚህ ረገድ ተቋሙ የሚያሳየውን የአቋም መለሳለስ ማረም ካልቻለ ለወደፊትም የተቋሙ አባላት ተከሳሽ በሚሆኑባቸው ጉዳዮች ለፍርድ ከመቅረብ ይልቅ ወደ ተለያዩ የክልሉ ዞኖች በመዘዋወር ችግሩን የሚያባብሱበት ሁኔታ ሊፈጠር መቻሉ ልብ ሊባል ይገባል ለ ግለሰባዊ ባህሪይ ያላቸው ችግሮች የፖሊስ አባላት ተከሳሽ እና ምስክሮችን ወደ ህግ ለማቅረብ በሚያደርጉት ጥረት እስከ ህይወት መስዋእትነት የሚከፍሉባቸው አጋጣሚዎች መኖራቸው ይታወቃል ተከሳሽ እና ምስክሮችን ለማቅረብ በሚያደርጓቸው ጥረቶች ባለባቸው ከፍተኛ የበጀት እጥረት ምክንያት ከግል ገንዘባቸው ሳይቀር ወጪ እያደረጉ ተልኮዎቻቸውን የሚወጡባቸው ሁኔታዎችም አሉ በተለይ በአንዳንድ የክልሉ ዞኖች ውስጥ ያለውን የመልክአ ምድራዊ አቀማመጥ ችግር ተቋቁመው ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ምርመራ የሚያጣሩ ተከሳሽን ምስክርንና መልስ ሰጪን የሚያቀርቡ በርካታ የሰራዊቱ አባላት ቢኖሩም በአንድ አንድ አባላት የሚታዩ ችግሮች ተፈላጊዎች በተገቢው ጊዜ ፍቤት እንዳይቀርቡ አና መዛግብት እንዲዘጉ አስተዋጸኦ ማድረጋቸው አልቀረም የሚሉ አስተያየቶች ግን አሉ እነሱም ፖሊስ ለተከሳሽ ለምስክርና ለመልስ ሰጪ የተላከውን መጥሪያ በአግባቡ ስለማድረሱ ከቀጠሮ ቀን በፊት በቂ ማስረጃ የማያቀርብ መሆኑ የምስክር አቀራረብን ፖሊስ ሰርቶት በነበረው የመጀመሪያ የዞኮክቨ ሰነድ የዐቃቤ ህግ ተግባር ነው በሚል አውጥቶት ስለነበር ከዚህ አይነቱ አመለካከት ፈጽሞ ያለመላቀቅ ችግር ለአብነትፁ ዐቃቤ ህግ ምስክር ማቅረብ የእነሱ ነው ተብሎ ይታሰባል ከኢንስፔክተር ሰለሞን ዳጨው የሰሜን ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ የወንጀል ምርመራ የስራ ሂደት አስተባባሪ ጋር ከተደረገ ቃለ መጠይቅ የተወሰደ ሰኔ የራስጌ ማስታወሻ ቁ እና ፖሊስ ሌላው ይቅርና የሰራዊቱ ባልደረቦች ተከሳሽ ወይም ምስክር በሚሆኑበት ጊዜ አንኳ ፈልገን አጠናቸዋል በማለት መዝገብ የሚያዘጋበት ጊዜ መኖሩ ለአብነት በምእራብ ጎጃም አስተዳደር ዞን ፍትህ መምሪያ በተወሰኑ መዝገቦች ላይ ባደረግነው ዳሰሳ ብቻ በ እና በዓም ከ ያላነሱ የፖሊስ አባላት የተከሰሱባቸው መዛግብት ተከሳሽ አልቀረበም በሚል ምክንያት ተዘግተው አግኝተናል ከእነሂህም መካከል ለአብነት በ ዓም ተቁ የዐቃህ መቁ የፍቤ መቁ የተከሳሽ ስም አድራሻ የወ አይነት እነ ኮልተስፋዬ ይሁኔ ይዴንሳ በስመገልገል እነ አንባቸው አዲሱ ባዙሪያ የመሙከራ አነረሳጅአዲሱ አያሌው ባዳር ጉቦ መቀበል በ ዓም ተቁ የዐቃህ መቁ የፍቤ መቁ የተከሳሽ ስም አድራሻ የወ አይነት እነ ሰይዕድ ሙሀመድ ቡሬ በስልያመገ ዐ ምሳስላባት ታረቀኝ ሜጫ ሰው መግደል ሳጅን ድንበሩ ካሴ ባዳር ማታለል አነ ሳ ዮናስ ሙላት ቡሬ ሙስና ኮል ጌታቸው ታደሰ ሰአቸፈር የመሙከራ መጥሪያውን ለተከሳሽ ወይም ለምስክር ወይም ለመልስ ሰጪ እኔም ብሰጠው ሌላ ሰው ልዩነት የለውም የሚል የተሳሳተ አቅጣጫ በመያዝ መጥሪያውን በማይመለከታቸውና ሀላፊነት በሌለባቸው ሰዎች በኩል በመላክ ስለመድረስ ያለመድረሱ እንኳ በቂ መተማመኛ በአግባቡ አስፈርሞ ለፍርድ ቤት ያለመቅረብና ተፈላጊው በአከባቢው ዋና እንስፔክተር በላይ ካሴ የምዕራብ ጎጃም አስተዳደር ዞን ፖሊስ መምሪያ የወንጀል ምርመራ የስራ ዛደት አስተባባሪ ጋር ከተደረገ ቃለመጠይቅ የተወሰደግንቦት ከሌለም ከአስተዳደርአካላት አስተማማኝ መረጃ ይዞ በፍርድ ቤትና ለዐቃቤ ህግ ያለማሳወቅ እና ተፈላጊውን አለ ከተባለበት አድራሻ ያለማፈላለግ አጥረቶች አንዳንድ የፖሊስ አባላት ታስሮ እንዲቆይ የሚፈለግ ተጠርጣሪ ከሆነ ምስክሮቹ ቢቀርቡ አንደ እነሱ ፍላጎት ላይመሰክሩ ይችላሉ የሚል ስጋት ካደረባቸው ምስክሮቹ ተሰምተው ተጠርጣሪው አንዳይለቀቅ ለማድረግ ሲሉም ምስክሮችን ባለማቅረብ ለተደጋጋሚ ቀጠሮዎች ታስሮ እንዲቆይ በማድረግ ከብዙ ቀጠሮዎች በኋላ መዝገቡ ተዘግቶ ተጠርጣሪው የሚለቀቅበት ሁፄታ መኖሩ ተከሳሹ አብሮት እየኖረም ጭምር ከተለያዩ መነሻዎች አላገኘሁትም የሚባልበት ጊዜ መኖሩ ተከሳሽ በማረሚያ ቤት ሆኖም አልተገኘም በሚል መዛግብት የሚዘጉ መሆኑ ለአብነት ተከሳሾች በሰሜን ጎንደር አስተዳደር ዞን ጭልጋ ማረሚያ ቤት እያሉ የመተማ ወረዳ ፖሊስ ከሀገር የሉም የሚል ደብዳቤ ልኮ መገኘቱ አንዳንድ መርማሪ ፖሊሶች የምስክሮችን ቃል እንደ አነጋገራቸው ከመመዝገብ ይልቅ የየራሳቸውን አገላለጽ አና ድምዳሜ በመመዝገብ ምስክሮቹ ባላሉትና ባልሰጡት ድምዳሜ ምክንያት ፍቤት ይህንን ስለማይደግሙት የሀሰት ምስክርነት እንደሰጡ ተቆጥሮ የሚከሰሱባቸው አጋጣሚዎች መኖራቸው ለአብነት አንድ የምርመራ መዝገብ ገልጠን ብናይ እውነት ነው ብሎ ይጀምራል ሁሉም ምስክር ግን እውነት ነው ብሎ እንደማይጀምር እሙን ነው ግን ስለተለመደ ብቻ መርማሪ የሚፅፈው እንደሆነ በቀላሉ ለመረዳት ይቻላል የተለያዩ ምስክሮች የየራሳቸው አነጋገርና አገላለጽ ፈሊጥ እንዳላቸው እየታወቀ በአንድ ጉዳይ ላይ ቃል የሚሰጡ ሁሉም ምስክሮች ቅደም ተከተሉና እያንዳንዱ አገላለጽ ፈጽሞ ተመሳሳይ የሚሆንበት ጊዜ ጥቂት ያለመሆኑ እንዲያውም እንደምንሰማው ገና መጥሪያው ወጪ ሆኖ ሲላክ ልትያዝ ነውና ጥፋ በማለት ለተከሳሽ መረጃ የሚሰጡ የፖሊስ ባልደረቦች የሚያጋጥሙ መሆኑ አእና የራስጌ ማስታወሻ ቁጥር ከአቶ አዲሱ መንግስቴ የክልሉ የጠበቆች ማህበር ሰብሰቢ ጋር ከተደረገ ቃለመጠይቅ የተወሰደ ሀምሌ ዝኒ ከማሁ ከምክትል አእንስፔክተር ደሴ ሙሌ የሰሜን ጎንደር ዞን አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ የወንጀል ምርመራ የስራ ዛደት አስተባባሪ ጋር ከተደረገ ቃለመጠይቅ የተወሰደ ሰኔ የራስጌ ማስታወሻ ቁ ተፈላጊው በአከባቢው እያለ እንዲያም ሲል በፍቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ እያለም ከቀበሌ መስተዳድር ፖሊስ በሚያወጣው መረጃ በአከባቢው የለም ተብሉ መዝገቡ እንዲዘጋ የሚደረግ ሙከራ የሚያጋጥም መሆነ። የአብክመ አስፈጻሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር አንደገና ለመወሰን የወጣአዋጅ የአብክመ አስፈጻሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር እንደገና ለመወሰን የወጣ አዋጅ መየአብክመ አስፈጻሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር እንደገና ለመወሰን የወጣ አዋጅ የአብክመ አስፈጻሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር እንደገና ለመወሰን የወጣአዋጅ « የወንጀል ጉዳይ ምስክሮች በወቅቱ መጥሪያ እንዲደርስና ምስክሮችንም ወደ ፍቤት እንዲያቀርብ ለፖሊስ ትፅዛዝ ይሰጣልች የሚሉት ጥቂቶቹ ናቸው በስሩ የተሰለፉ ዐቃቤያነ ህግም የተጣለባቸውን ሀላፊነት ለመወጣት ደፋ ቀና ማለታቸው ባይቀርም አልፎ አልፎ የሚፈጠሩ ግድፈቶች ግን ለተከሳሽ ለምስክርና ለመልስ ሰጪ ፍርድ ቤት ያለመቅረብ ችግር የየበኩላቸውን አስተዋጽኦ ማድረጋቸው አልቀረም እነሂህን ግድፈቶች በማረም ለችግሩ መቀረፍ ከዐቃቤያነ ህግ የሚጠበቀውን ለማድረግ ይቻል ዘንድ እያጋጠሙ ካሉ ግድፈቶች የተወሰኑትን ከዚህ እንደሚከተለው አቅርበናቸዋል በፍትህ ቢሮ እና በስሩ ባሉት መዋቅሮች የሚነሳው አብይ ግድፈት የመረጃ አያያዝ ችግር ሲሆን በቢሮውና በመዋቅሮቹ መረጃዎችን በአግባቡ በማደራጀት በዳታ ቤዝ እና በኔትወርክ ለማቀናጀት ከታሰበ የቆየ ቢሆንም ወደ ተግባር ባለመተርጎሙ ትልቅ የመረጃ ክፍተት እያጋጠመ ይገኛል ይህን ጥናት በምናደርግበት ወቅት ካጋጠሙን ችግሮች አንዱ እና ዋነኛው ይኹው የመረጃ ችግር ሲሆን የተከሳሽንና እና የምስክርን አቀራረብ ችግሮችን የሚያመለክቱ መረጃዎችን ለየአመቱ ከተሰሩ ሪፖርቶች ለማግኘት ብንችልም በተለይ ከይግባኝ መልስ ሰጪ አቀራረብ ችግር ጋር ያሉ መረጃዎች ግንበ በሪፖርት ቅጹም ውስጥ ተካተው የማይገኙ በመሆናቸው በዚህ ረገድ በቢሮው እና በአብዛኛዎቹ ዞኖች ትልቅ የመረጃ ክፍተት መታየቱ የሚጠቀስ ሲሆን ወደ ግለሰባዊ ችግሮች ስንገባ ደግሞ ምስክሮቹን አስቀድሞ በአግባቡ አውቆ መግባት ቢኖርበትም ሌላው ይቅርና አንዳንዴ በቆጠራቸው ምስክሮቹ ስም ሌሎች ሰዎች መጥተው በመመስከር የዐቃቤ ህግን ክስ ፉርሽ የሚያደርጉበት አጋጣሚ መኖሩ ከዚህ ጋር በተያያዘ የምስክሮችን ማንነት ዐቃቤ ህግ በአግባቡ ለይቶ ፍቤት ባለመግባቱ ዐቃቤ ህግ ያቀረባቸውንምስክሮች ተከሳሹ እነሂህ በኔ ላይ ለመመስከር ተደራጅተው የቀረቡ እንጂ በስም የተጠቀሱት ምስክሮች አይደሉም እና መታወቂያቸው ይታይልኝ በማለቱና ምስክር ተብዬዎችም መታወቂያ ስላልያዙ በሌላ ቀጠሮ ይዘው እንዲቀርቡ በተሰጠ ትዕዛዝ ምስክሮቹ ጠፍተው መዝገብ የተዘጋ መሆኑ ዝኒ ከማሁ አንቀጽ ከ እነ ተሰማ ባየ ሰሜን ሸዋ ከፍተኛ ፍቤት የፍወመቁ በየችሎቱ የቀረቡ ተከሳሾችን ምስክሮችን አና መልስ ሰጪዎችን ካልቀረቡት አስቀድሞ በመለየት ፖሊስ ለምን አንዳላቀረባቸው ተገቢ መረጃዎችን በመለዋወጥ ያለመከታተል ችግር ተፈላጊዎቹ ለምን እንዳልቀረቡ ማን አንዳላቀረባቸው በመከታተል ተገቢውን ትዕዛዝ በመስጠት ተፈላጊዎቹን ላላቀረበው ፖሊስ የበላይ መረጃውን አስከመስጠት የሚዘልቅ ስራ ቢሰራ ችግሩ ሊቀረፍ እየቻለ መዝገብ ሲዘጋ ብቻ በፖሊስ ድክመት ይባልልኝ ማለት መብዛቱ « ተከሳሾች በዋስ ሲወጡ የዋሱን ማንነት ፖሊስ የሚያውቅበት መንገድ የሌለ በመሆኑ ዐቃቤ ህግ አገሌ በእገሌ ዋስትና ከአስር የተፈታ ስለሆነ በቀጠሮ ቀን እንዲቀርብ ተገቢው ክትትል ይደረግ የሜል ትዕዛዝ ቢሰጥ ተከሳሽ በሰጠው አድራሻ ባይገኝ የዋሱን አድራሻ ፖሊስ ካወቀው ተከሳሹን ቢያጣ በቀላሉ ዋሱን ለማቅረብ የሚረዳው ቢሆንም በዚህ አግባብ ሲፈጸም ያለመታየቱ ፖሊስ የህግ ምስክሮችን እንዲያቀርብለት እንደሚፈልግ ሁሉ በከባባድ ወንጀሎች ተከሰው ማረሚያ ቤት የሚገኙ ተከሳሾችን የመከላከያ ምስክሮች ፖሊስ እንዲያቀርባቸው ተገቢውን ግፊት ያለማድረግ ችግር የፍቤት ትእዛዝ በትክክል ወጪ ሆኖ ለሚመለከተው አካል ስለመድረስ አለመድረሱ ተገቢውን ግፊትና ክትትል ያለማድረግ ችግር በተከሳሽ በምስክርና በመልስ ሰጪ ያለመቅረብ የተዘጉ መዛግብትን በአፋጣኝ በፖሊስ ያለመላክ ችግር ለአብነት በደቡብ ወሎ ዞን በተደረገ የዳሰሳ ጥናት በርካታ የተዘጉ መዛግብት አስከ ወራት ድረስ በዐቃቤ ህግ እጅ ቆይተው የተገኙ መሆናቸውቕ አንድ ዐቃቤ ህግ ችሉት ገብቶ ፍቤቱ ይህ መዝገብ ለተደጋጋሚ ቀጠሮዎች ተፈላጊው ባለመቅረቡ ተዘግቷል ካለ በኋላ ከችሎት እንደተመለሰ የመጀመሪያ ስራው ሊሆን የሚገባው ይህ መዝገብ ተከሳሽ ምስክር ወይም መልስ ሰጪ ባለመቅረቡ የተዘጋ ስለሆነ ፈልጋችሁ እንድታቀርቡትና የተቋረጠው መዝገብ እንዲከፈት እንድታደርጉ የሚል ደብዳቤ ለፖሊስ መጻፍ ቢሆንም በዚህ ረገድ የማይፈጸምባቸው ሁኔታዎች አጋጥመዋል « ተገቢ ማሳሰቢያዎችን ለፍቤት ያለመስጠት ችግር ለአብነት በሰሜን ሸዋ ዞን አእነዘነበ አየለ በተከሰሱበት በፍመቁ የግድያ ሙከራ ወንጀል ከ ተከሳሾች ቱ ቀርበው አያለ ክሱ አንዲሰማ ማሳሰብ እየተገባ የታመመች ተከሳሽ ስትጠበቅ የራስጌ ማስታወሻ ቁ ዝኒ ከማሁ የራስጌ ማስታወሻ ቁጥር ሁሉም ጠፍተው መዝገቡ ተዘግቶ ተገኝቷል እንዲሁም በዚያው በሰሜን ሸዋ ዞን ወርቄ ጥላሁን በተከሰሰበት የፍመቁ የሰው መግደል ወንጀል ከተቆጠሩት ምስክሮች ቱ ቀርበው አያለ ይሰሙልኝ ማለት ሲቻል አንዱ ሲጠበቅ ሁሉም በመጥፋታቸው መዝገቡ ተዘግቶ በዚህ ከባድ ወንጀል የተከሰሰው ተከሳሽ ከእስር ተለቋል ተገቢነት የሌለውና ህግን ያልተከተለ ማሳሰቢያ ለፍቤት መስጠት ለአብነት በምስጎጃም መስተዳድር ዞን አበበ መክብብ በተከሰሰበት በቸልተኝነት በተሽከርካሪ ሰው ገጭቶ መግደል ወንጀል ተከሳሹ የቢቸና ከተማ ነዋሪ ሆኖ እያለ አና በቀላሉ ማግኘት እየተቻለ ሊገኝ ስላለመቻሉ ከፖሊስ ምንም አይነት መረጃ ሳይቀርብበት በሁለተኛ ቀጠሮ ዐቃቤ ህግ መዝገቡ እንዲዘጋ ለፍቤት ማሳሰቢያ በመስጠቱ መዝገቡ ተዘግቶ ተገኝቷልፆኞ የዋስትና አስተያየት ሲጠየቅ ስለተከሳሹ ማንነትና ባህሪ ከፖሊስ በቂ መረጃ ሳያገኝ ዋስትናውን መደገፍ እና ዋስትናው መከልከል አለበት የሚለውንም ተገቢውን ማሳሰቢያ ከነምክንያቱ ለፍቤት ገልፆ ያለመከራከር ችግር ለመዛግብት ብርቱ ጥንቃቄባለማድረግ ለመዘጋታቸው አስተዋፅኦ ማበርከት ለአብነት ምፅጎጃሻም መስተዳድር ዞን እንዳላማው ሙሉ በተከሰሰበት በቸልተኝነት በተሽከርካሪ ሰው ገጭቶ መግደል ክሱ የተመሰረተው በ ዓም ሲሆን ወንጀሉ የተፈጸመው ግን በመሆኑ ሲታይ ወንጀሉ ሳይፈጸም ክስ የተመሰረተ ያስመስላል ይህ ደግሞ ተከሳሽ ቀርቦ ቢከራከርም ኖሮ ሌላ ተጨማሪ መከራከሪያ ሳያስፈልገው የዐቃቤ ህግ ክስ በኢፌዴሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ ላይ የተደነገገውን ወንጀሉ ተፈጸመ የተባለበተን ጊዜ በአግባቡ የማያስረዳ ስለሆነ መዝገቡ የሚዘጋበት ሁኔታ ሊፈጠር ይችል እንደነበር ማየት ይቻላል የተፈጸሙ የወንጀል ድርጊቶችን በአግባቡ ባለማጤን ተገቢ የህግ ድንጋጌዎችን ጠቅሶ ክስ ያለመመስረት ችግር በተለይ ይህ ችግር በቸልተኝነት በተሽከርካሪ ሰው ገጭተው የገደሉ ተከሳሾች በተከሰሱባቸው መዛግብት ላይ ጎልቶ ይታያል ጥፋተኛው ወንጀሉን የፈጸመው ግልጽ የሆነ ደንብ ወይም መመሪያን ተላልፎ እንደሆነ ቅጣቱ ከ አመት እስከ ዓመት ለመድረስ የሚችል ጽኑ አስራት አና ከብር እስከ የሚደርስ መቀጮ ይሆናል የሚለውን አበበ መክብብ የፍመቁ የምስጎፍትህመቁ የራስጌ ማስታወሻ ቁ እንዳላማው ሙሉ የምዕጎጃዞሀፍመምየወመቁ የፍትህመቁ የኢፌዴሪ የወንጀል ህግ ድንጋጌ አንቀጽ ድንጋጌ በአግባቡ ባለመገንዘብ በርካታ መዛግብት እንዲህ ያሉ ሁኔታዎች ተሟልተው እያለ እንኳ በ ስለሚከሰሱና በዚህ ድንጋጌ የተከሰሱ ሰዎች በስነ ስርአት ህጋችን ቁጥር መሰረት ዋስትና ስለማይነፈጉ ተለቀው እየተሰወሩ መሆናቸው ለአብነት በምዕራብ ጎጃም መስተዳድር ዞን እንዳላማው ሙሉ የተባለው ተከሳሽ ሹፌር የያዘውን መኪና ያለመስመሩ በግራ ጠርዝ በከፍተኛ ፍጥነት እያሽከረከረ እያለ ሟቹን በመኪናው የፊት አካል በመግጨት በላዩ ላይ ፄዶ የገደለው በመሆነ የኢወህአንቀጽ ን በመተላለፍ ተከሷል ሁለተኛ ክስ ይኸው ተከሳሽ የኢወህአንቀጽ ሀን በመተላለፍ ሟችን ገጭቶ ከገደለ በኋላ አምልጦ በመፄዱ መከሰሱን ያሳያልኖ ከዚህ የወንጀል ድርጊት ለመረዳት እንደምንችለው ተከሳሹ ሟቹን የገደለው የሚያሽከረክረውን መኪና በከፍተኛ ፍጥነት ሲያሽከረክርና የተፈቀደለትን የቀኝ መስመር ትቶ የእግረኛ መጠቀሚያ በሆነው የግራ ጠርዝ በመጠቀም መሆኑነ ሲታይ እነሂህ ተግባራቶቹ በ ወጥቶ በወቅቱ በስራ ላይ የነበረውን የትራፊክ ደንብ የጣሰ እንደመሆኑ እንደኛ ክሱ ሊመሰረትበት ይገባ የነበረው የኢወህአንቀጽ በመተላለፉ ሊሆን ይገባ ነበር በተፈጠረው ስህተትም ተከሳሽ በዋስ ሲፈታ በመጥፋቱ መዝገቡ ተዘግቷል በሰሜን ጎንደር መስተዳድር ዞን ሙሴ ኪዴ የተባለው ተከሳሽ በክሱ በተጠቀሰው ቀን እና ቦታ በሚያሽከረክረው መኪና አንድ ሰው ገድሎ እና በሌላ ሰው አካል ላይ ጉዳት አድርሶ ን ተላልፏል ተብሎ በመከሰሱ በዋስ ሲፈታ በመጥፋቱ መዝገቡ ተዘግቷልፍ በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የአስፈጻሚ አካላት እንደገና ማቋቋሚያና ስልጣንና ተግባራት መወሰኛ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት በእርቅ ሊያልቁ የሚችሉ ጉዳዮችን ሁሉ ወደ ፍቤት በማቅረብ በተከሳሽ እና በምስክር አቀራረብ ችግር የሚዘጉ መዛግብትን ቁጥር እያበዛ መሆነ የሚሉት ሊጠቀሱ ይችላሉ ፍርድ ቤት ፍርድ ቤቶች በፍትህ አስተዳደር ውስጥ ወሳኝ ሚናን ይጫወታሉ በፍትህ ስርአቱ አካፄዶች ሁሉ የሰው ልጆች ሰብአዊ መብቶች በአግባቡ ስለመከበራቸው የመከታተልና የመቆጣጠር ታላቅ ዝኒ ከማሁ ሙሴ ኪዴ የሰሜን ጎንደር ዞን አስተዳደር ፍቤት ወመቁ የሰሜጎዞ የፍትህመቁ ሀላፊነት አለባቸው ፍርድ ቤቶች በፍትህ አስተዳደሩ ውስጥ በንቃት እንዲሳተፉ ይጠበቅባቸዋል ስለዚህ ፍርድ ቤት ግልጽነትንና ተጠያቂነትን አጣምሮ የያዘ ሙያዊም ሆነ ተቋማዊ ነጻነቱ ሊከበር ይገባል ያለበለዚያ በስሩ የሚገኙ ዳኞች እና ሰራተኞቹ ህገ ወጥ በሆነ አግባብ ሊጠቀሙበት ይችላሉ በግንቦት ከተደረገው የመንግስት ለውጥ በኋላ ቀደም ሲል ሀገሪቱ ስታራምደው የነበረው አሀዳዊ እና የተማከለ የአስተዳደር ስርአት ተለውጦ በፌዴራላዊ አወቃቀር ስለተተካ የፍቤቶችም አደረጃጀት ይህንኑ ተከትሎ እንዲዋቀር ተደርጓልየአብክመ ፍቤቶችም ራሳቸውን የቻሉ የክልሉን ጠቅላይ ፍቤት ከፍተኛ እና የወረዳ ፍቤቶችንበክልሉ ህገ መንግስት አንቀጽ እና በአዋጅ ቁጥር መሰረት በማቋቋምአደራጅተው እየሰሩ ይገኛሉ የክልሉ ፍቤቶችበክልሉ በስልጣናቸው ስር የሚወድቁ ጉዳዮችን አያዩ የሚዳኙ ከመሆኑም በላይ የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤትን ተግባራት የክልል ከፍተኛ ፍቤቶችም የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤቶችን ተግባራት በውክልና ይዘው አንዲሰሩ ተደርጓልኞ እነሂህን ተግባራት እየከወኑ እያሉ ዳኞች በአንድ ወይም በሌላ መንገድ ለተከሳሾች ለምስክሮችና ለመልስ ሰጪዎች ፍቤት ያለመቅረብ አስተዋጽኦ የሚያደርጉባቸው አጋጣሚዎች ይከሰታሉ አነሂህ አጋጣሚዎች እንዳይከሰቱ ለማድረግ እና ችግሮችን ለመቅረፍ ይቻል ዘንድ አሉ የሚባሉ ግድፈቶችን በማንሳት መፍትሔ ማፈላለጉ ተገቢ ነው ብለን ስላመንን አንደሚከተለው አቅርበናቸዋል አንዳንድ ዳኞች ተጠርጣሪዎች የተጠረጠሩበት ወንጀል የዋስትና መብት የሚያስነፍጋቸው ሆኖ እያለ የዐቃቤ ህግን አስተያየት ሳይጠይቁ ዋስትና የሚፈቀዱባቸው ሁኔታዎች አጋጥመውናል ለአብነት ገብረ ስላሴ ገብረ መድህንኞ የተባለው ተከሳሽአንደኛ ክስ በ የወጣውን የኢፌዴሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ በመተላለፍ በሙያው ሊያደርግ የሚገባውን ከፍተኛ ጥንቃቄ ባለማድረግ እና በድርጊቱ ሊደርስ የሚችለውን ውጤት አስቀድሞ መገመት እየተገባው ታህሳስ ዓም በግምት ከጠዋቱ በሚሆንበት ጊዜ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ ኢትየሆነ ካቻማሌ የህዝብ ማመላለሻ አውቶቢስ ከባህር ዳር ወደ አዲስ አበባ አቅጣጫ በከፍተኛ ፍጥነት በማሽከርከር ላይ እንዳለ ቡሬ ከተማ አስተዳደር ዋንገዳም ቀበሌ ልዩ ስሙ ገንቦ አየተባለ ከሚጠራው ጎጥ ሲደርስ ፍጥነቱን ጠብቆ እና የቀኝ መስመሩን ይዞ የኢትዮሏያ ማአከላዊ ሽግግር መንግስት ፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያአዋጅ የራስጌ ማስታወሻ ቁ አንቀጽ ገብረ ስላሴ ገመድህን የወመቁ እና የቡሬ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ወመቁ አእንዲያሸከረክር የሚያስገድደውን ደንብ ጥሶ ወደ ግራ መስመር በመውጣት ከፊት ለፊቱ የቀኝ መስመሩን ይዞ ወደ ባህርዳር አቅጣጫ ይጓዝ የነበረውን የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ ኦሮ የሆነ አይሱዙ የጭነት መኪና ፊት ለፊት ገጭቶ የመኪናውን አሽከርካሪ ሟች መሰረት ባየ የተባለውን ግለሰብ የገደለ በመሆኑ በፈጸመው በቸልተኝነት ሰው መግደል ወንጀል ተከሷል ሁለተኛ ክስ ወንጀሉ በ ዓም በወጣው የኢፌዴሪ የወንጀል ህግ ቁጥር ስር የተመለከተውን በመተላለፍ ተከሳሹ የሌላውን ሰው ጤንነት የመጠበቅ ግዴታ እያለበት በአንደኛ ክስ ላይ በተጠቀሰው ጊዜ እና ቦታ በክሱ የተጠቀሰውን መኪና በከፍተኛ ፍጥነት በማሽከርከር የቀኝ መስመሩን ለቆ በመውጣት ከአዲስ አበባ ወደ ቡሬ አቅጣጫ የቀኝ መስመሩን ይዞ ሲጓዝ የነበረውን የሰሌዳ ቁጥሩ እና አይነቱ ከላይ በአንደኛው ክስ የተጠቀሰውን ተሸከርካሪ ገጭቶ በውስጡ በነበረው ተፈሪ ታመነ በተባለው ግለሰብ ላይ ከባድ የአካል ጉዳት በማድረሱ በፈጸመው በቸልተኝነት የአካል ጉዳት ማድረስ ወንጀል ተከሷል ሆኖም በእንዲህ አይነቶቹ ሁለት ክሶች በምእራብ ጎጃም ዞን ፍትህ መምሪያ ክስ ቢመሰረትበትም የቡሬ ወረዳ ፍቤት ይህን ተከሳሽ የዐቃቤ ህግን አስተያየት ሳይጠይቅ አስቀድሞ ፈትቶት ስለነበረ ለቀረበበት ክስ የእምነት ክህደት እንዲሰጥ በአስመዘገበው አድራሻ ቢፈለግም ሊገኝ ባለመቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል የዚህን የዋስትና አፈቃቀድ አግባብ መሆን ወይም ያለመሆን ለመቃኘት ያስችለን ዘንድ አንድ ፍቤት የቀረበለትን የዋስትና አቤቱታ ተቀብሉ ውሳኔ የሚሰጥበትን ስነስርአቶች መመልከቱ ተገቢ ይሆናል በኢወመህ ስነስርአት ህጋችን የዋስትና ጉዳይ የሚጀምረው የዋስትና ወረቀት በማስፈረም ስለመልቀቅ በሚል ቁጥር ላይ በተቀመጠው ሀረግ ሲሆን በዚህ ድንጋጌ ውስጥ ሁለት ንዑሳን አናቅጽ ይገኛሉ ከነሂህም የፍቤትን ስልጣን የሚመለከተው የዚህ ህግ ቁጥር ንዑስ ቁጥር ሲሆን በንዑስ ቁጥር መሰረት ከእስር በመርማሪው ፖሊስ ያልተለቀቀ ተጠርጣሪ በዚሁ ህግ በአንቀጽ መሰረት በዋስትና ወረቀት እንዲለቀቅ ፍቤቱን ሊጠይቅ እንደሚችል ያሳያል በዚሁ መሰረት ማመልከቻ የቀረበለት ፍቤት ደግሞ ውሳኔ መስጠት ያለበት በኢወመህስስቁ መሰረት ሲሆን ይኹውም በዋስትና ወረቀት የመለቀቅ ማመልከቻ ሲደርሰው ዐቃቤ ህጉ ወይም አሱ የሌለ እንደሆነ መርማሪው ፖሊስ ትችት እና ሀሳብ እንዲሰጥበት ይጠይቃ ይላል ይህ አስገዳጅ ድንጋጌ ነው ሆኖም ከላይ በስም ተጠቃሹ ተጠርጣሪ ከእስር የተለቀቀበትንና መዝገቡ የተዘጋበትን አግባብ ስናየው እንኳንስ ሁለተኛ ክስ እያለበት በመጀመሪያው እና የኢፌዴሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ ንበመተላለፉ በተመሰረተበት ክስ ብቻ እንኳን የዋስትና መብት አእንደማያስገኘው እየታወቀ ዐቃቤ ህግ ጅምር የምርመራ መዝገቡን አይቶ አስተያየት ባልሰጠበት ሁኔታ የወረዳው ፍቤት የዋስትና አፈቃቀድ ፍጹም የህግ መሰረት ያለው አይደለም። መፃላ አስፈፃሚዎች የኃይማኖት አባቶች ያለመሆናቸው ናቸው ከእነዚህ ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊና ሥነ ልቦናዊ መንስኤዎች ሌላ ለሀሰት ምስክርነት መኖርና መስፋፋት አስተዋጽኦ የሚያደረግ መንስኤ ካለ እንዲገልፁ በሚል ለቀረበው ጥያቄ አንደዚሁ ዘርዘር ያለ መልስ ተሠጥቷል በዚህም መሠረት የህግ ክፍተቶች ልማዳዊ አሰራሮች የፖሊሶች የዐቃቤያነ ህግ የጠበቆችና የዳኞች አሠራር በሚል በእያንደንዱ ላይ ዝርዝር ማብራሪያ ሰጥተዋል የህግ ክፍተቶችና ልማዳዊ አሠራሮች የህግ ክፍተትን በተመለከተ ብዙዎቹ የህግ ባለሙያዎች ቀደም ሲል የነበረውን የኢወመህቁ በአሁኑ ስዓት ደግሞ የኢፌዴሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ ለትርጉም ክፍት መሆኑና ፖሊስ የአንድ ምስክር ቃል ከመቀበሉ በፊት በመዛላ አንዲያረጋግጥ የህግ ግዴታ አለመኖሩ ለሀሰት ምሰክርነት መኖር የራሱ የሆነ ድርሻ አለው ብለው ያስባሉ በቃለ መጠይቅና በቡድን ተኩር ውይይት የተሳተፉ ቀላል ቁጥር የማይባል ብዛት ያላቸው የቀበሌ ሥራ አስኪያጆች የህብረተሰብ ተወካዮች በሀሰተኛ ምስክርነት ወንጀል ጥፋተኛ ተብለው የተቀጡ ሰዎችና በሀሰተኛ ምስክርነት የተነሳ በደል ደረሰብን የሚሉ ሰዎች ደግሞ ህጉ የዘመድ የቤተሰብ ምስክርን አለመከልከሉ አንዲሁም በትክክል ለሚመሰክሩ ሰዎች ከተከሳሾች ወይም ከወገኖቻቸው ጥቃት የሚጠብቅ ህግ እና አሰራር አለመኖሩ አስተዋፅኦ ያደርጋል ብለዋል ከዚህ ሌላም የተወሰኑ የህግ ባለሙያዎች የሀሰተኛ ምስክርነት ወንጀል የሥረ ነገር ሥልጣን የከፍተኛ ፍርድ ቤት መሆኑን እንደችግር ይጠቅሳሉ ራሱን የቻለ ማስረጃ ህግ ያለመኖርና ለሀሰተኛ ምስክርነት ወንጀል በህግ የተቀመጠው ቅጣት ማነሱን ብቻ ሳይሆን ዳኞች በተቀመጠው አናሳ ቅጣትም ቢሆን አጥፊዎችን የማይቀጡ መሆናቸውን ደግሞ ብዙዎቹ ጠቅሰዋል ልማዳዊ አሰራርን በተመለከተም በአብዛኛዎቹ የወንጀል ጉዳዩች ላይ አዘውትሮ የሚታየው የሰው ምስክርነት ብቻ ነው በሰው ምስክርነት ላይ ጥገኛ የሆነ የፍትህ ሥራዓት ደግሞ ለብልሹ አሠራርና ለሀሰተኛ ምስክርነት የተመቻቸ ነው ስለሆነም በልማድ የሰው ምስክር ላይ ማተኩርና ሌሉች የማስረጃ ዓይነቶችን ለመጠቀም አለመጣር ለችግሩ መባባስ የራሱ የሆነ ሚና ይጫወታል ሲሉ በቃለ መጠይቅና በቡድን ተኩር ውይይት ላይ የተሳተፉ ሰዎች ያስረዳሉ ከዚሁ ጋር ተያይዞም ገና ከመነሻው ምስክሮች በእውነት ስለመመስከራቸው ማረጋገጫ የሚሆን ሌላ ማስረጃ ሳይኖር ሁለትና ከዚያ በላይ የሆኑ ምስክሮች ቀርበው ቃል ስለሰጡ ብቻ ምርመራው አንዳለቀ መቁጠርና በህግ በተመለከተው ሥርዓት መሠረት የቀዳሚ ምርመራ አድራጊ ፍቤትን መጠቀም ሲገባ ዝም ብሎ መቀመጥና ሙሉ የሙግት ስርዓቱን መጠባበቅ በልማድ የመጣ ለሀሰተኛ ምስክርነት በር የከፈተ ጉዳይ መሆኑን አውስተዋል የፍትህ አካላትና የሌሎች ወገኖች አስተዋጽኦ ሀፖሊስ የፖሊስን አሰራር በተመለከተ ብዙዎቹ ችግር ያለበትና ለሀሰተኛ ምስክርነት የተመቻቸ ሁኔታን የፈጠረ ነው ይላሉ በቃለ መጠይቅ የተሳተፉት ምክንያቶቹን ሲገለፁም የሚከተለውን ብለዋል ፖሊስ አቤቱታ ሲቀርብለት ከቦታው ድረስ ሂዶ በማጣራት ፋንታ ከቢሮ ተቀምጦ የግል ተበዳዩንና የሚያቀርባቸውን ምስክሮች ቃል ሳያጣራ መመዝገቡ የሚመሰክሩ ሰዎች በእውነት እየመሰከሩ ስለመሆናቸው አጥብቆ ለመመርመር ያለመሞከር ወይም አለመቻል አልፎ አልፎ አንዳንድ መርማሪ ፖሊሶች ምስክሮች ያላሉትን ቃል የተናገሩ አስመስሎ መፃፍ የምስክሩን አባባል ትቶ በራሱ አመዘጋገብ ጨምሮ ወይም ቀንሶ መፃፍእና ወንጀል ተፈጽሟል እንደተባለ በትኩሱ ምርመራ አለማድረግየሚሉት የተነሱ ሲሆን በቡድን ተኩር ውይይት ወቅት የተነሱት የፖሊስ አሠራር ችግሮች ደግሞ ፖሊስ ምርመራ ሲያደርግ ምስክሮችን ስለሚያደናግር በትክክል የትኛውን እንደመሰክሩ መለዬት አስቸጋሪ የሚሆንበት ጊዜ አለ ፖሊሶች ሐቁን ከመፈለግ ይልቅ የምስክሮችን ቃል ተመሳሳይና አንድ ዓይነት አንዲሆን ይገፋፉሉ « ወንጀልን እንደተፈፀመ በትኩሱ ምርመራ ስለማያደርጉ ሰዎች በሀሰት ለመመስከር ሰፊ አድል ያገኛሉ አንዳንድ ጊዜ በብልሹ የሙስና አሠራር የምስክሮችን ቃል ተጠርጣሪን በሚጠቅም በሚጎዳ መንገድ መመዝገብእና አልፎ አልፎ ፖሊስ የምስክሮችን ቃል አርሱ በፈለገው መንግድ ለመምራት ኃይል ሳይቀር በመጠቀም ሀሰት የሆነ ነገር ይመዘግባል ብለዋል በጽሑፍ መጠይቅ ከተሰጡት መልሶች መካከልም « በጥቅም በመደለል በቂም በቀል ጥላቻ « ዘመድ ጓደኛን ለመርዳት ላ ወጥቶ እና ወርዶ ምርመራ ለማድረግ የአቅም ማነስና ግዴለሺነት « አውነትን ለመፈለግ ሳይሆን መረጃ ተገኘ አልተገኘ በሚል ላይ ማተኩርእና የግል ተበዳይ ወይም ወገኖቹ ራሣቸው ማስረጃ ካላቀረቡ በራሱ ጉዳዩን ታች ድረስ ወርዶ ለማጣራት ጥረት አለማድረጉ ለሀሰት ምስክርነት መኖርና መስፋፋት አስተዋፅኦ ያደርጋል ሲሉ አስታውቀዋል ለ ዐቃቤ ሕግ የዐቃቤ ህግን አሰራር አስመልክቶ እንደዚሁ የተነሱ ችግሮች አሉ በቡድን ተኩር ውይይት ላይ የተጠቀሱ ችግርች « የማስተማሪያ ማንዋል አዘጋጅቶ ተከታታይነት ያለው ንቃተ ህግ አለመስጠቱ በፖሊስ በኩል የቀረቡ ምስክሮችን አስቀድሞ አግኝቶ በእውነት የሚመሰክሩ ሰዎችን ለመለዬት ጥረት አለማድረጉ ምስክሮችን በዋና ጥያቄ ወቅት ማደናገሩና ማሸማቀቁ በከሰሰበት መዝገብ ሁሉ ለማሸነፍ ባለው ጉጉት ሰዎች ከሚያውቁት እውነት ውጭ እንዲመሰክሩ መጣሩ በደህና አለባበስና ሁኔታ በሚቀርቡ ምስክሮች ላይ የተዛባ ግንዛቤ መያዝ በምርመራ ወቅት ፖሊስን መከታተልና ማገዝ ያለመቻልእና ያለበቂ ማስረጃ ክስ መስርቶ በሀሰት ለሚመሰክሩ ሰዎች አመች ሁኔታዎች እንዲፈጠር ማድረጉ የሚሉት ይገኙበታል በቃለ መጠይቅ ደግሞ ዐቃቤ ህግ የምስክርን ማስረጃ ያለተጨማሪ ማስረጃ እንደ እውነት በመቁጠር ምስክሮች ከመሰክሩት ባሻገር በግልጽ የሚታዩ ምክንያታዊ ነገሮችን ከግምት ውስጥ ያላስገባ ክስ መመስረቱ በችሉት ላይ ምስክሮች በፖሊስ ጣቢያ የተናገሩት ነገር እውነት ይሁን ሀሰት ሳይጨነቅ ለፖሊስ የሰጡትን እንዲደግሙ መጣሩ ከፖሊስ ጋር ተቀናጅቶ እውነትን ለማግኘት ከመመርመርና ከመጣር ይልቅ ከፖሊስ የደረሰውን ፋይል ተቀብሉ ክስ ማዘጋጀቱ መረጃን በአግባቡ በመመዘን ጠቃሚውን ከማይጠቅመው ለይቶ አለመከራከሩ የማስቀጣት አቅሙን ከፍ ለማድረግ ሲል ብቻ እውነትን የመፈለግ ሚናውን ትቶ በሀሰትም ጭምር እንዲመሰከር ዕድል መክፈቱ በሀሰት በመሰከሩና ጥፋተኛ በተባሉት ላይተመጣጣኝ ቅጣት ይወሰንልኝ በማለት በተለምዶ ከማመልከት ባለፈ የፍርድ ቤቱ ዳኞች ሀሰተኛ ምስክርነት የተሰጠበትን ጉዳይና የጥፋተኛውን ሰው የጥፋት ደረጃ እንዲረዱ የችግሩን ግዝፈት አይተው አንዲወስነ ጥረት አለማድረጉ የቆጠራቸው ምስክሮች ከመመስከራቸው በፊት ምን አንደሚመሰክሩ ተዘጋጅቶና አውቆ ወደችሉት ያለመግባቱ እና የመከላከያ ምስክሮችን አግባብ ባለውና በበቂ ሁፄታ በመስቀለኛ ጥያቄ ለማጣራት የአቅም ውስንነትና ቁርጠኝነት ያለመኖር ለሀሰተኛ ምስክርነት መኖር እና መስፋፋት አስተዋጽኦ ያደርጋል ሲሉ አስረድተዋል በጽሑፍ መጠይቅ ላይ የተሰጡ መልሶች ደግሞ ዐቃቤ ህግ የሀሰተኛ ምስክርነት ያለውን ጉዳት ለህብረተሰቡ ያለማስተማሩ አልፎ አልፎ በጥቅማ ጥቅም በመታለል ለሀሰት ምስክርነት ምቹ ሆኖ መገኘት የፖሊስን የምርመራ መዝገብ በአግባቡ ያላማጣራት ያለመመርመር ለሀሰት መስካሪዎች የሚሰጠው ትኩረት ዝቅተኛ መሆንና ስለቅጣት አስተያየት ሲያቀርብ የችግሩን ክብደት ትኩረት ያለመስጠት በቂና ተከታታይነት ያለው የመስቀለኛ ጥያቄ በመከላከያ ምስክሮች ላይ ያለማቅረብእና ሐ በወቅቱ ክስ ባለመመስረቱ ምስክሮች ቃላቸውን እንዲቀይሩ በጊዜ ብዛት እንዲረሱና በአርቅ ምክንያት አውነት ለመመስከር ይችሉ የነበሩ ሰዎች ዘግይቶ ሲቀርብ በሀሰት አንዲመሰክሩ በሩን መክፈት የሚሉት ይገኙበታል ዳኞች የፍርድ ቤቶች አሰራርና ዳኞችን በተመለከተ ደግሞ በቀረበ ክስ ላይ እውነትን ለመፈለግ የሚያደርጉት ጥረት አነስተኛ መሆኑና በማጣሪያ ጥያቄ ምስክሮችን በብቃት አለመመርመር በሐሰተኛ ምስክርነት ወንጀል ጥፋተኛ በተባለ ላይ የሚወሰነው የቅጣት መጠን የጥፋቱን ደረጃ ያላገነዘበና ዝቅተኛ መሆን አራሚና አስተማሪ ቅጣት አለመወሰን አልፎ አልፎ በጥቅም በመደለል ለሀሰተኛ ምሰክርነት የተመቸ ሁኔታ መፍጠር ምስክሮችን በጋራ መስማት ሲገባ በሶስት ዳኞች በሚያስችል ችሎት ሶስቱም ዳኞች የተለያዬ መዝገብ በመያዝና የተለያዬይ ሥራ በመስራት መደበላለቅ በመፍጠር ለሀሰተኛ ምስክሮች ምቹ ሆኖ መገኘትአና አንዳንድ ጊዜ የተከሳሽን ፊትና ገጽታ ወይም አለባበስ ብቻ በማዬት የተሳሳተ ገንዛቤ መያዛቸው ለሀሰት ምስክርነት መስፋፋት አስተዋጽኦ እያደረገ ነው ሲሉ የቃለ መጠይቅ መላሾች አስረድተዋል የቡድን ተኩር ውይይትተሳታፊወችም ጥሩ ልብስ የለበሰን አንደ አውነተኛና ንፁህ ሰው አዳፋ የቆሸሸ አለባበስ ያለውን አንደ ሀሰተኛ አድርጎ የማዬት የመወሰን አቅምን ምጣኔንርኋበ ለማሳደግ ሲባል ጉዳዩችን በጥልቀት ሳይመለከቱ ለውሳኔ መቻኩል አራሚና አስተማሪ ቅጣት በሀሰተኛ ምስክሮች ላይ ያለመወሰን አውነትና ሀሰት የሚመሰክርን በፊት ገጽታው አካላዊ እንቅስቃሴውና በሌሎችም ሁኔታዎች ለመለዬት ጥረት ያለማድረግ በጥቅም በመደለል ሚዛናዊ የዳኝነት ሥራን አልፎ አልፎ በማዛባት ለሀሰተኛ ምስክሮች ቃል ዋጋ መስጠትእና ከሰው ማስረጃ ውጭ ለሚቀርቡ ሌሎች የማስረጃ ዓይነቶች በቂ ትኩረት ያለመስጠት ለሀሰት ምስክርነት መኖርና መስፋፉት አስተዋጽኦ እያደረገ ያለ የዳኞችን አሰራር ተከትሎ የመጣ ነው በማለት አስረድተዋል የጽሑፍ መጠይቅ የሞሉ በርካታ መረጃ ሰጭዎችም ዳኞች የማጣሪያ ጥያቄ በማቅረብ አውነትን ከመፈለግ ይልቅ በነፃ መልቀቅን ማዘውተራቸው ለምስክሮች አመሰካከር ግዴለሽነትን ማሳዬት እና ዝቅተኛ ቅጣትን መወሰን ለሀሰተኛ ምስክርነት አስተዋጽኦ ያደረጋል ብለዋል መጠበቆች ወደ ጠበቆች ስንመጣም አንዳንድ ጠበቆችን ጨመሮ ቃለ መጠይቅ ላይ የተሳተፉ በቡድን ተኩር ውይይት ላይ ሀሳብ ያቀረቡና የጽሑፍ መጠይቅ የሞሉ በርካታ ሰዎች በተከሣሽ ወገን በተለይ በግል የሚወከሉ ጠበቆች ደንበኛቸውን በማንኛውም መንገድ ነፃ ለማስለቀቅ ጥረት ስለሚያደርጉ አውነትን ፍለጋ ሳይሆን ማሸነፍንና በዚያም ገንዘብና ዝና ማግኘትንና ገበያን ማመቻቸትን ትኩረት ይሰጣሉ ምስክሮች በሀሰት እንዲመሰክሩ እስከማደራጀት የሚሄዱ ጠበቆች አሉ በማለት ገልፀዋል ሠ የግል ተበዳዩች ተከሳሾችና ወገኖቻቸው ከዚህ በላይ ከተጠቀሱት ምክንያቶች በተጨማሪ በግል ተበዳዩች በተከሳሾችና በወገኖቻቸው በኩል የሚፈጠሩ ተጽእኖዎች በገንዘብ በማስፈራራት በዝምድና በወዳጅነት በዕርቅ ለሀሰተኛ ምስክርነት መኖርና መስፋፋት ከፍተኛ ሚና እንዳለው በቃለ መጠይቅ በቡድን ተኩር ውይይትና በጽሁፍ መጠይቅ ከተሰበሰበው ማስረጃ ላይ በግልጽ ተመልክቷል ንፁህ ሰዎችን ወንጀል ከሰሩ ሰዎች ጋር ቀላቅሎ ወንጀል አንደሰሩ አድርጎ መመስከር በቤተሰብ ምስክር ተደራጅቶ መቅረብ በሚጠረጥሩት ሰው ላይ ያዩና የሰሙ አስመስሉ መመስከር በብዛት በግል ተበዳዮችየሚታይ ችግር ነው ብለዋል በተከሣሺና ወገኖቹ ደግሞ እውነተኛ ምስክሮች ቀርበው አንዳይመሰክሩ በጥቅማ ጥቅም በዝምድና በመሳሰሎት መንገድ ከመጣር በተጨማሪ ምስክሮችን ማስፈራራት ማስጠፋትና እስከ ግድያ ድረስ ርምጃ መውሰድ የሀሰተኛ መከላከያ ምስክሮችን አደራጅቶ በማቅረብ ማስመሰከር ይታያል ሲሉ አስረድተዋል ለምሣሌ ያህል የሰሜን ሽዋ ዞን ፍትህ መመሪያ የወንጀል የስራ ሂደት ክፍል ኃላፊ በመሆን ይሰሩ የነበሩት አንድ መረጃ ሰጭ እንደገለፁት በሞረትና ጅሩ ወረዳ ውስጥ በተፈፀመ አንድ ወንጀል ላይ የዓይን ምስክር የነበረ ሰው እአንዳይመሰክር የደረሰውን የማስፈራሪያ መልዕክት ትቶ አውነቱን በመመስከሩ ከፍርድ ቤት መስክሮ ሲመለስ መገደሉንና ሌሎች ቀሪ ምስክሮች አካባቢያቸውን ለቅቀው አንዲፄዱ ተደርጓል በደቡብ ወሎ ዞን ለጋምቦ ወረዳም ከዚህ በታች አንደምናገኘው በአንድ በኩል የከፍ ጉዳት የደረሰው በተበዳይ ወገኖች የሀሰት ምስክርነት አደራጅቶ በንፁህ ሰው ላይ የምስክርነት ቃል በመሰጠቱ እንደሆነ ደሴ ከተማ ላይ በተካሄደው የቡድን ተኩር ውይይት ላይ ተገልዷል አሉታዊ ውጤቶች ከዚህ በላይ አንደቀረበው የሀሰተኛ ምስክርነት ወንጀል በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የወንጀል ፍትህ አስተዳደር ከሰው መግደል የመግደል ሙከራ እና የውንብድና ወንጀሎች ቀጥሎ በኛ ደረጃ ላይ በስፋት የሚገኝ የወንጀል ዓይነት ነው ይህ ወንጀል አንደማንኛውም የወንጀል ዓይነት የማህበራዊ ኑሮ ጠንቅ መሆኑ ለማንም የተሰወረ አይደለም ህግንና ሥርዓትን የሚያናጋ ሰለማዊና መግባባት የተሞላበት መስተጋብር እንዳይኖር አፋራሽ ሚና የሚጫወት አንዱ የወንጀል ዓይነት ከመሆኑ በመነሳት አሉታዊ ውጤቶችን መናገር ይቻላል ይሁን እንጅ ይህ ጥናት ከዚህ አጠቃላይ እይታና እውነታ ባሻገር የሀሰተኛ ምስክርነት ወንጀል በክልሉ በተጨባጭ ምን ምን አሉታዊ ውጤቶችን እያስከተለ አንዳለ ፈልፍሎ በማውጣት ከዚሁ አንፃር የመፍትሔ ሀሣብ ለመሰንዘር አልሞ የተነሳ ነው በዚህም መሠረት ለጥናቱ የመረጃ ምንጭ የሆኑት ልዩ ልዩ የህበረተሰብ ክፍሎችና አግባብነት ያላቸው የፍትህ አካላት ሀላፊዎችና ባለሙያዎች ከሰጡት አንፃር ቀጥሎ ያሉት አሉታዊ ውጤቶች በግልጽ ተለይተዋል በቅድሚያ ደሴ ከተማ ላይ በነበረው የቡድን ተኩረ ውይይት ላይ የተገለፀውን ለተሻለ ግንዛቤ አቅርበናል ይኸውም በደቡብ ወሎ ዞን ለጋአምቦ ወረዳ ውስጥ አንድ ወጣት ሰው ገድሎ ከአባባቢው ይሰወራል እርሱ በመሰወሩም የሟች ቤተሰቦች ሟችን የገደለው የዚያ የተሰወረው ሰው አባት እንደሆነ አስመስለው በፖሊስ ጣቢያ ሂደው በመመስከር የገዳዩ አባት ታስሩ በህግ ቁጥጥር ሥር እንዳሉ ታምመው ይሞታሉ ። የሚል ጥያቄ አንስተን ከመረጃ ሰጭዎች ፍሬ ነገሮችን ለማሰባሰብ ጥረት አድርገናል በዚህም መሠረት በቂ ባይሆንም አልፎ አልፎ በንቃተ ህግ ፖሊስና ዐቃቤ ሕግ የሀሰተኛ ምስክርነትን ሆነ የሌሎች ወንጀሎችን አስከፊነት ለህበረተሰቡ አስተምረዋል በተወሰኑ የሀሰት መስካሪዎች ላይ ዝቅተኛ ቢሆንም ቅጣት ተወስኖባቸዋል በማለት በቃለ መጠይቅ በቡድን ተኩረ ውይይትና በጽሑፍ መጠይቅ የተሳተፉ ብዙ ሰዎች የገለፁ ቢሆንም ርምጃው ተከታታይነት የሌለው በማህበረሰቡ ላይ ተጨባጭ ለውጥ ሊያመጣ ያልቻለ ገና ብዙ መስራትን የሚጠይቅ መሆኑን አክለው አስረድተዋል ፖሊስም ሆነ ዐቃቤ ሕግ ተከታታይነት ባለው ሁኔታ የማስተማሪያ ማኑዋል አዘጋጅተው ህብረተሰቡን በስፋት ባሳተፈ መንገድ የወንጀል መከላከልና ንቃተ ህግ አልሰጡምፍርድ ቤቶችም መጠነኛ ቅጣት በአንዳንድ ወንጀለኞች ላይ ከመወሰን ውጭ የችግሩን ክብደት ልብ አላሉትም በሀሰት መስክሮ ነብስ ያጠፋን ሰው በነፃ አንዲለቀቅ ሲያደርግ አየተመለከቱ የሚወስኑት ቅጣት አሁንም በጣም ዝቅተኛ መሆኑእና « የሐይማኖት አባቶችም በሐሰት ስለመመስከር ክልክል መሆንና ስለውጤቱ አስከፊነት ለኃይማኖቱ ተከታይ ምዕመናን ትኩረት ሰጥተውና ሥራዬ ብለው እያስተማሩ አይደሉም ወዘተ የሚሉ መልሶች ቀርበዋል አንዲያወም አሁን በሀሰት መመስከርና ንፁህ ሰውን በማሳሰር ወደ ድርድር እንዲቀረብ ማድረግ ወንጀል የሠራን በነፃ ማስለቀቅ እየተለመደና በአንደንድ አካባቢ የህብረተሰብ ሙገሳንድጋፍን ለማግኘት የቻለ ጉዳይ ሁኗል ሲሉ አንደንዶች ገልፀዋል ቀደም ሲል በሀሰት መመስከር አንደነውርና የተወገዘ ድርጊት ይቆጠርባቸው የነበሩ አካባቢዎች ሁሉ አሁን አሁን ሀሰተኛ ምስክርነት የሚዘወተርባቸው ቦታዎች ሆነዋል ሲሉ በደብረ ማርቆስ ከተማ በቡድን ውይይት የተሳተፉ አዛውነቶችና የህብረተሰብ ተወካዩች በሀዘኔታና በፀፀት ይገልፃሉ በሁሉም ቦታዎች በተደረጉ የቡድን ተኩር ውይይቶችና ቃለ መጠይቆች የሀሰተኛ ምስክርነት ወንጀል ጊዜ ሊሰጠው የማይገባ እጅግ አሳሳቢ የሆነ የፍትህ ሥርዓቱ ችግር ብቻ ሣይሆን አጠቃላይ የህብረተሰቡ ባህላዊና ሐይመኖታዊ እሴቶች ችግር መሆኑን ገልፀዋል ምዕራፍ አራት ማጠቃለያ እና የመፍትሔ ዛሣግቦች ሀ ማጠቃለያ የሐሰት ምሥክርነት ወንጀል አንድ ምስክር የሆነ ሰው በዳኝነት ወይም የዳኝነት ነክነት ስርዓት በሚካፄድበት ጊዜ እያወቀ አንዱን ተከራካሪ ጠቅሞ ሌላውን ተከራካሪ ወገን ሊጎዳ የሚችል ወይም የፍትሕ ስራን ሊያዛባ የሚችል እውነት ያልሆነ የተሳሳተ ወይም ውሸት የሆነ የምስክርነት ቃል መስጠትን ወይም ደግሞ እውነቱን ደብቆ ማስቀረትን የሚገልጽ ሐረግ ነው ወንጀሉ እውነትን ለመመስከር በቅድሚያ ከሚሰጥ መሐላ ወይም ማረጋገጫ በላ ወይም ደግሞ ያለመሐላ ያለማረጋገጫ የሚፈፀም ነው በንጽጽር ሲታይ መሐላ ወይም ማረጋገጫ ከሰጡ በኋላ የሚፈፀም ነው በብዙ የኮመን ሎው ተከታይ ሀገሮች ከመሐላ ወይም ማረጋገጫ በላ የሚሰጥን የሐሰት ምስክርነት ቃል የሚገልፀው የእንግሊዘኛ ቃል ፒከክ ሲሆን ያለመሐላ ማረጋገጫ የሚሰጥን ሐሰተኛ ምስክርነት የሚገልፀው ደግሞ ክቨበኳሃ ነው በሀገራችን ኢትዩጵያ በዳኝነት ወይም የዳኝነት ነክነት ሰርዓት በሚካሔድበት ጊዜ አንድ ሰው ሆን ብሎ የሀሰት የምሥክርነት ቃል ከሰጠ ወይም እውነቱን ከደበቀ ፈፃሚው በሀሰት ምስክርነት መስጠት ወንጀል ተጠያቂ ይሆናል ምስክሩ አስቀድሞ እውነትን ለመመስከር በመሐላ ወይም ማረጋገጫ ማረጋገጥ ወይም አለማረጋገጡ በሀሰት የመሰከረውን ሰው በፈፀመው ወንጀል ከመጠየቅ አያድነውም ልዩነቱ ያለው በቅጣቱ መጠን ላይ ነው የኢፌዲሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ ያለመሐላ ወይም ያለማረጋገጫ ንዑስ ደግሞ ከመሐላ ወይም ማረጋገጫ በኋላ የሚሰጥን የሐሰት ምስክርነት ወንጀል የያዙ ናቸው የሐሰት ምሥክርነት ወንጀል መፈፀሙን ማስረዳትና ማረጋገጥን በሚመለከት በየትኛውም ሕጎቻችን ላይ የተመለከተ ልዩ ድንጋጌ ወይም ደንብ ስለሌለ እንደሌሎች ወንጀሎች በማንኛውም አግባብነት ያለውና ቀራቢነት ቅቡልነት የለውም ያልተባለ የማስረጃ አይነትና የማሳመን ደረጃ ሊረጋገጥ የሚችል ነው በመሆኑም ወንጀሉ የተፈፀመ መሆኑን ማስረጃ የማቅረብና የማሳመን ግዴታ የተጣለበት ከሣሽ ወይም ዐቃቤ ሕግ የሰው ሠነድ ወይም ቁሣዊ ማስረጃዎችን አቅርቦ ወንጀሉ ስለመፈፀሙ ከምክንያታዊ ጥርጣሬ በላይ በሆነ ደረጃ ዳኞችን በማሳመን ሐሰት የመሰከረ ሰው በጥፋቱ እንዲቀጣ ማድረግ ይጠበቅበታል ዳኞችም በጥፋተኛው ላይ የወንጀል ሕጉን ዓላማና ግብ ተከትለው ተገቢ ቅጣት መወሰን ያለባቸው መሆኑ ግልጽ ነው ሕጉ ቢኖርም በኢትዩጵያ ሀገራችን ሆነ በአማራ ቤሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ውስጥ የሐሰት ምስክርነት ወንጀል በየጊዜው ይፈፀማል በዚህ ጥናት እንደተረጋገጠው የሐሰተኛ ምሥክርነት ወንጀል በአማራ ክልል ውስጥ ከሚፈፀሙ ወንጀሎች በብዛት በግንባር ቀደም ተጠቃሸ ከሆኑት ሆነ ብሎ ሰው የመግደል የመግደል ሙከራና የውንብድና ወንጀል በመቀጠል የሚገኝ አሰከፊ ወንጀል ነው ይህ ወንጀል በአማራ ክልል በሁሉም ዞኖችና ወረዳዎች በመፈፀም ላይ ያለ ሲሆን አንደንድ ዞኖችና ወረዳዎች ግን የበለጠ በስፋት ችግሩ የሚስተዋልባቸው ናቸው ከመረጃ ምንጮች አነደተገለፀውና የዚህ ጥናትና ምርምር አድራጊዎች በሥራ አጋጣሚያቸውና ተሞክሮአቸው አንደሚያውቁት በአንዳንድ የክልሉ ዞኖች ውስጥ በስም ተለይተው በሀሰት ምስክርነት ወንጀል የታወቁ ወረዳዎች ከዚያም አልፎ ቀበሌዎች አሉ ምስክሮች ቀርበው በዳኝነት አካሉ ፊት ከመመስከራቸው አስቀድሞ በፍርድ ቤቶች ግቢ አካባቢ ከዚህ ወይም ከዚያ የመጣ ምስክርማ አየተባለ የሐሰት ምስክርነትን መተንበይ እንግዳ ነገር አልሆነም በጥቅል አነጋገር የዚህ ዞን ወይም የዚያ ዞን የዚህ ወረዳ ወይም የዚያ ወረዳ የዚህ ቀበሌ ወይም የዚያ ቀበሌ በሐሰት ምስክርነት ወንጀል የታወቀ ነው የሚለው አገላለጽ ከዋናው ችግር አልፎ ሌላ አንድምታ እአንዳይፈጥርና ከወንጀሉ ንፁህ የሆነውን የሕብረተሰበ ክፍል ሞራልና አሴት እንዳይጎዳ በጥንቃቄ መገለጽ ያለበት መሆኑን በመስክ የመረጃ ስብሰባ ወቅት የተገነዘብነውን በመጠበቅ ከዚህ ላይ በማጠቃለያነት የምንገልፀውም ይህን ታሳቢ ያደረገ ነውሆኖም የችግሩን ስፋትና ልዩ ልዩ መገለጫዎች እንዲሁም መንስዔዎች አውቆና ተረድቶ መፍትሔ መሻት እንዲቻል ችግሩ በስፋት የሚታይባቸውን የክልሉ ልዩ ልዩ ቦታዎች ቅድሚያ ትኩረት ስጥቶ የመፍትሔ እርምጃና የቅድመ መከላከል ሥራ ለመሥራት እንዲያስችል ከጥናቱ ዓላማ ጋር በተገናዘበ ሁኔታ የተወሰኑ ዞኖችና በየዞኑ ያሉ ወረዳዎች ተለይተው ተገልፀዋል በዚህ ጥናት የሐሰት ምስክርነት ወንጀል መኖርና መስፋፋት መንስዔ የሆኑት ጉዳዩችና ለችግሩ መኖርና መስፋፋተ ቀጥተኛና ቀጥተኛ ያልሆነ አስተዋጽኦ ያላቸው ሁኔታዎችና አሰራሮች ተለይተዋል በተለይም ዘመድና ወዳጅን ለመረዳት ባላጋራና ለመጉዳት ወይም ለመበቀል ባሕላዊ እርቅን ላለማፍረስ ለበቀል ወይም ለጥላቻ ላለመጋለጥ ሲባል ወንጀል የፈፀመን ሰው የሐሰት ምስክርነት ቃል ሰጥቶ ከፍርድ እንዲያመልጥ ማድረግ ወይም ደግሞ ወንጀል ያልፈፀመን ንፁህ ሰው በሐሰት መስክሮ እንዲንገላታ ከዚያም አልፎ እንዲፈረድበት ማድረግ በስፋት እንዳለ በዚህ ጥናት ተረጋግጧል በወንጀልም ይሁን በፍትሐብሔር ጉዳይ ከሣሽ የሆነን ወገን ሳይወድ በግድ ወደ ድርድር ለማምጣት ወይም ክሱን እንዲተው ለማድረገ በማቀድ በሐሰት መመስከር ሁሉ እንዳለ ጥናቱ አረጋግጧል ከነዚህ ሌላም በርካታ ጉዳዩች በመንስዔነት አስተዋጽኦ ያደርጋሉ የተባሉ አመለካከቶችና ሁኔታዎች በጥናቱ ተለይተዋል አልፎ ተርፎም በመሠረታዎ እና የሥነ ሥርዓት ሕጐቻችን ላይ የሚስተዋለው ግልጽነት የጎደለው አቀራረጽና በትርጉም ረገድ ያሉት ልዩነቶች እንዲሁም በወንጀል ፍትሕ አስተዳደር ውስጥ ያለው ልማዳዊ አሰራር ለሐሰት ምስክርነት መኖርና መስፋፋት ያለውን አስተዋጽኦ ማወቅ ተችላል ልዩ ልዩ የፍትሕ አካላትና በወንጀል ፍትሕ አስተዳደሩ ውስጥ ተሣታፊ ወይም ሚና ያላቸው ወገኖችም እንደዚሁ ለሐሰት ምስክርነት መኖርና መበራከት ጉልህ የሆነ ድርሻ አላቸው የፖሊስ የዐቃብያነ ሕግ የጠበቆችና የፈርድ ቤቶች የአሰራር የብቃትና የሥነ ምግባር ችግሮች እንዲሁም የግል ተበዳዩች ተከሣሾችና የእነርሱ ወገኖች ምግባር በአንድ ወይም በሌላ ምክንያት ለሐሰት ምስክርነት ወንጀል መስፋፋት የየራሣቸው የሆነ አስተዋጽኦ በማድረግ ላይ አንደሆኑ ማወቅ ተችሏል የተፈፀመ ወንጀልን በትኩሱ ከቦታው ድረስ ሂዶ አለመጣራት በአውነት ወይም በሐሰት የሚመሰክርን ሰው በምርመራ ለይቶ ለማወቅ ያለው ያቅም ሆነ የሥነ ምግባር ችግር ከሰው ምስክርነት ሌላ በሌሎች የምርመራ መሣሪያዎችና ዘዴዎች ተጠቅሞ ሌሎች ማስረጃዎችን የማቅረብ ችግር ወይም አእጥረት የተጓተተ ክስ የተግበሰበሰ ወንጀል የሰራንና ያልሰራን ክስ ማዘጋጀት በፍርድ መድረክ ለጉዳዩ ተዘጋጅቶ ያለመቅረብ በመስቀለኛ ጥያቄና በማጣሪያ ጥያቄ እውነቱ ላይ ለመድረስ የሚደረገው ጥረት አናሳ መሆንና የአቅም ውስንነት ከሙያ ሥነ ምግባር ውጭ የሐሰት ምስክርነት የሚሰጡ ሰዎችን ማደራጀት ለሀሰተኛ ምስክርነት ወንጀል ያለ የተዛባ አመለካከትና ዝቅተኛ ቅጣት መወሰን እና የቅንጅት ችግር በዋነኛነት የተለዩ ችግሮች ናቸው የሐሰት ምስክርነት ወንጀል በራሱ ልዩልዩ ወንጀል ፈፃማዎች ከፍርድ አእንዲያመልጡ ንፁሐን ሰዎች ባልፈፀሙት ወንጀል ለእንግልትና ለፍርድ እንዲዳረጉ ከፍተኛ ሚና ከመጫወት አልፎ ለሌሎች በርካታ ወንጀሎችና የበቀል እርምጃዎች እየዳረገ መሆኑ ግልጽ ነው በሕጋዊና ተቋማዊ አሰራር ላይ ከሚያስከትለው ችግር አልፎ የቤተሰብን የአካባቢንና የማሕበረሰብን ሰላም አእያናጋ ሰዎችን ከመኖሪያቸውና ከልማት ሥራቸው እያፈናቀለ ዘርፈብዙ ችግሮችን እያስከተለ ያለ ወንጀል ነው ችግሩን ለመከላከልና ለመቀነስ በክልሉ ልዩ ልዩ ዞኖችና ወረዳዎች የተስሩ አንዳንድ የቅድመ መከላከልና የፍርድ ውሣኔዎች ቢኖሩም አጥጋቢ ያለመሆናቸውንና የችግሩ ስፋት በተለይ እስከ ዓም በተከታታይ አየጨመረ የመጣ እና አስቦ ሰውን ከመግደልከመግደል ሙከራና የውንብድና ወንጀሎች ቀጥሎ በአራተኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ መሆኑን የተሰበሰበው ዳታ አረጋግጧል የሐሰት ምስክርነት ወንጀል በራሱ ወንጀል ከመሆኑና የፍትሕ ሥራን የሚያዛባ ከመሆኑ አንፃር ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ ነው ከዚያም አልፎ በህግና በህጋዊ ተቋማት ላይ የሚኖረን የህብረተሰብ አመኔታ በመንግሥት አሰራር በህግ የበላይነት እንዲሁም በፍትሕ ተቋማት ፊት ፍትሕን ማግኘት ጥርጣሬ ውስጥ የሚከት ሠላማዊና መግባባት የሰፈነበት የህብረተሰብ መስተጋብርን የሚያውክ ሰዎች ከህግ ይልቅ በጉልበት አንዲጠቀሙ ግፊት የሚያደርግ ኢኩኖሚያዊ እንቅስቃሴና የልማት ሥራን የሚያስናክል ወዘተ ስለሆነ ልንዋጋው የሚገባ የማህበራዊ ኑሮ ጠንቅ ነው ከዚህ አንፃር ከፍ ሲል እንደተገለፀው በቃለ መጠይቅና በቡድን ተኩር ውይይት ተሳታፊ የነበሩ የፍትህ ባለሙያዎችና ሠራተኞች ልዩ ልዩ የህብረተሰብ ክፍሎችና በችግሩ ውስጥ ተካፋይ የሆኑ ወገኖች በህግ ረገድና በፍትህ አካላት በተበዳዮችና ተከሣሾች በሐይማኖት አባቶችና የሕብረተሰብ ተወካዮች እንዲሁም በአጠቃላይ በሕብረተሰቡ ዘንድ ወንጀልን አስቀድሞ ለመከላከል ከተፈፀመ በኋላም በአጥፊ ላይ የሚወሰድን አርምጃ አስመልክቶ መፍትሔ ናቸው ያሏቸውን ሁሉ ዘርዝረዋል በአጠቃላይ የጥናቱን ውጤት በተመለከተ የዚህ ጥናትና ምርምር አድራጊዎች ቀጥሉ ያሉትን የመፍትሔ ሐሳቦች አቅርበናል ለ የመፍትሔ ሐሳቦች የሐሰተኛ ምስክርነት ወንጀል መኖር መንስዔዎችንና አስተዋጽኦ እያደረጉ ያሉ ነገሮችን ወይም ሁኔታዎችን እንዲሁም የሕግ ችግሮችንና አሰራሮችን በማስታወስ ቀጥሉ ያሉትን የመፍትሔ ሐሳቦች ቀርበዋል ፖሊስን በተመለከተ በሌሎች ወንጀሎች አንደሚደረገው ወይም መደረግ እንዳለበት ሁሉ የሐሰተኛ ምስክርነት ወንጀል ከተፈፀመ በኋላ ሐሰተኞችን ይዞ ለፍርድ ለማቅረብ ከሚሰጠው ትኩረት ይልቅ መከላከል ስራ ላይ ማተኮረ ይኖርበታል ይኸውም ከዐቃቤያነ ሕግ ጋር በመተባበርና በቅንጅት በመስራት የኮሚኒቲ ፖሊሲነግን አደረጃጀትን በመከተል የአገረ ሽማገሌዎችን የሐይማኖት አባቶችን የአድር አመራሮችንና ልዩ ልዩ የሕብረተሰብ ተወካዩችን በማሳተፍና በመጠቀም በዝምድና ወይም በወዳጅድነትም ይሁን በባላጋራነት ምክንያት በበቀል ፍራቻ ይሁን በይሉኝታ ወይም በሌላ ተጽዕኖ የተነሣ እየተፈፀመ ያለውን ወንጀል አሰከፊነትና መዘዝ ሁሉ ለህብረተሰቡ በግልጽ በማስተማር በማጉላት ሁሉም ከድርጊቱ እንዲቆጠብ ማድረግ ይኖርበታል ሕብረተሰቡ የሐሰት ምስክርነት ቃል በመስጠት ወንጀል የፈፀመን በነፃ የሚያስለቅቅን ያልፈፀመን ንፁህ ሰው ደግሞ ከሌላ ፈፃሚ ጋር አቀላቅሎ ወይም ብቻውን እንዲቀጣ የሚያደርግን ማሞገስ ወይም በዝምታ ማየት ሣይሆን ሊያርመው ወይም ሊያስተምረው ባሕሪውን ሊያወግዝ ፈፃሚውን አጋልጦ ለህግ አስከባሪ አካላት ሊያቀረብ አንደሚገባ መቀስቀስ ይኖርበታል በዚህ ላይ እድሮችና የሐይማኖት አባቶች ሐሰተኛ መስካሪነት አፀያፊና ጎጅ ባሕሪ መሆኑን አውቀው ከጥፋቱ የማይመለሰውን ሰው ባህሪውን አርሞና አስተካክሎ በግልጽ አራሱን ገምግሞ ከህሰቡ ጋር ተስማምቶ እንዲኖር አስከሚያደርግ ድረስ በልዩ ልዩ ሁኔታዎች በገ ተጽኖ ለምሣሌ ከማህበር ማግለል ለተመራጭነት ወይም የሕብረተሰብ ተወካይነት እንዳይበቃ ማድረግ ወዘተ አንዲያደርጉ በተከታታይ መቀስቀስ ይገባል ፖሊስ የአካባቢውን የቆዩ መልካም ባህልና እአሴትሐየማኖታዊ ፍራቻና አክብሮት ከአዛውንቶችና ከሐይማኖት አባቶች ቀርቦ በመጠየቅና በማወቅ የአሁኑ ትውልድ ሊተወውና ሊያበላሽው እንደማይገባ በማውሳት እውነትን ተናጋሪነት ለእውነት ተቆርቋሪነት ከቤተሰብ ጀምሮ በማህበረሰቡና በየሥራ ዘርፉ እንዲሁም በትምህርት ቤቶች የመነጋገሪያ አጀንዳ እየሆነ እንዲሄድ የመቀስቀስና የማቀጣጠል ሥራን አዘውትሮ ሊጠቀምበት ይገባል አለመግባባትንና ግጭትን በዕርቅ በሽማግልና መፍታት ጥሩ እንደሆነና የመንግሥት የህግ ድጋፍ እንዳለው ማስተማር ያስፈልጋል የፈፀመውን በደል ያመነና የታረቀ ሰው በፍርድ መድረክም ቢሆን ይህን ከገለፀ በፈፀመው የወንጀል ቅጣት ላይ ከፍተኛ የሆነ ቅነሳና ይቅርታ የሚደረግ መሆኑን ለህብረተሰቡ በማስተማር ዕርቅን ላለማፍረስ ሲሉ ሰዎች በሀሰት ከመመስከር እንዲቆጠቡ ማስተማር አስፈላጊ ነው በፍትህ አካላት ሆነ በኃይማኖት አባቶችና በሀገር ባህል አሰራር ይቅርታ የጠየቀ ይቅር እንደሚባል ጥፋቱን አምኖ የካሰ በሁሉም ዘንድ በበጉ አንደሚታይ ማስረዳት ይገባል ፖሊስ በአንድ አካባቢ ወንጀል የተፈፀመ ስለመሆኑ የግል አቤቱታ ወይም ጥቆማ ሲደርሰው ወይም ስለወንጀል መፈፀም ወይም ስለወንጀል ፈፃሚ ጥርጣሬ ሲኖረው በተቻለ መጠን ወዲያውኑ በትኩሱ ቦታው ድረስ በመሄድ ስለወንጀሉ መፈፀምና አለመፈፀም ሰለወንጀል ፈፃሚው እንዲሁም ተፈጽሞ ከሆነ በዚህ ላይ ማስረጃ ሊሆኑ የሚችሉ ሰዎችንና ሌሎች ሁፄጌታዎችን መመርመርና በጥነቃቄ ማጣራት ይገባዋል ይህን ለማድረግ የሚያስችሉ ሁኔታዎችን እንደመኪና ወይም ሞተር ሳይክልና የመሳሰሉት አቅርቦቶችን ለማሟላት ከክልሉ ፖሊስ ኩሚሽን ከመንግሥት አካላትና ርዳታ ሰጭ ድርጅቶች ጋር በመሆን ጠንክሮ መስራት ይኖርበታል ፖሊስ በምርመራ ወቅት ሊጠቀምባቸው የሚገቡ ስልቶችን የማስረጃ ዓይነቶችንና አሰራሮችን እንደገና በመቃኘት ወቅቱ የደረሰበትን የስልጣኔ ደረጃ የወንጀል ፈፃሚዎችን የረቀቀ የወንጀል አፈፃፀምና ከተፈፀመ በኋላ የሚከሰሱትን የማዳፈን ዘዴዎች ሁሉ ያገናዘበ ተለዋዋጭነት ባህሪ ያለው የምርመራ ዘዴ መከተል ይኖርበታል የምስክርነት ቃልን ከመቀበል ባሻገር ልዩ ልዩ የሰውነትና የሰውነት ፈሳሸ የአሻራ የዱካፈለግ የድምፅ አና ሌሎች የቁሳዊና ሳይንሳዊ የምርመራ ዘዴዎችንና የማስረጃ ዓይነቶችን ሊጠቀም ይገባል ይህን ለማድረግም የክልሉ ፖሊስ ኩሚሽን በላቦራቶሪ በኬሚካሎችና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች በዚህ ላይ የየድርሻቸውን አስተዋጽኦ አንዲያደርጉ ከክልሉ ፍትሕ ቢሮ ፖሊስ ኮሚሽን የአስተዳደርና ፀጥታ ቢሮ አንዲሁም ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጋር በቅንጅት ግንዛቤ ከመፍጠር ጀምሮ ተጨባጭ አርምጃዎችን መውሰድ ያስፈልጋል ማንኛውም መርማሪ ፖሊሰ የምስክሮችን ቃል ሲቀበል በሕግ ከተከለከሉ ዘዴዎችና የሃይል ተግባራት መራቅ ይኖርበታል በዝምድና ወይም ወዳጅነት በጠላትነት ወይም ሌላ የማይገባ አድሎአዊና ከሥነምግባር ውጭ የሆነ አሰራር የተነሣ በምስክሮች ላይ ተጽዕኖ መኖር የለበትም ለዚህም ፖሊሶችን በሚገባ ማብቃትና የሥራ ላይ ሥልጠና አና ተሐድሶ እንዲያገኙ ማድረግ ያስፈልጋል ምስክሮች የሚሰጡትን ቃል እውነትነትና ሐሰትነት በልዩ ልዩ የማጣሪያ ስልቶች እየመረመሩና አያውጣጡ መመዝገብ ያስፈልጋል ከቃል አመዘጋገብ ችግርም ሆነ በኋላ ላይ የሚመጣ ተጽዕኖ መኖር ያለመኖሩን ለማረጋገጥ እንዲቻል ወደፊት በመቅረፀ ምስልና ድምጽ በመታገዘ ምርመራ ማከናወን ተገቢ ይሆናል አነዚህ ሁኔታዎች አሰኪሟሉ ድረስ ግን በቀላል ወጭ የሚገኙትን እንደ መቅረጸድምጽ ያሉ መሣሪያዎችን በመጠቀም የምርመራ ቃልን መመዝገብ ይገባል ምርመራን በወቅቱና በተቻለ ፍጥነት አጠናቆ ለሚመለከተው ዐቃቤ ሕግ ሲያስተላለፍ የምርመራ ውጤቱ ምን ደረጃ እንደደረሰ መከታተልና የሥራ ውጤትን ግብረ መልስ ከሀ ማግኘት ያስፈልጋል በዚህ ላይ በአዲሱ ሥራን እንደገና የማደራጀት ተግባር ኮ ክ የተለዩ መልካም አሰራሮችና ገብዓቶች ሰለሚኖሩ አሰራርን ከዚያ አንፃር መቃኘትና ማስማማት ያስፈልጋል በሀሰት ምስክርነት የተሰጡ ፍርዶችን በዋቢነት በማቅረብና በመግለጽ ጐን ለጐን የንቃት ሕግ ሊሰጥ ይገባል በሩብ ዓመት ወይም በግማሽ ዓመትና በበጀት ዓመት መጨረሻ ላይ ፖሊስ የሐሰት ምስክርነት ወንጀልን በመከላከልና ፈፃሚዎችን ተከታትሎ ለፍርድ በማቅረብ እረገድ ያለውን የሥራ አፈፃፀም መገምገም የህብረተሰቡን እይታ ቨፀርበ መዳሰስና ከዚያ አንፃር ድክመቶች ካሉ ለይቶ በማወቅ ጠንክሮ መሥራትና እውነትን መናገር ባህል ሆኖ በልጽጎ ተጽዕኖ ማምጣት እስኪቻል ድረስ ተከታታይነትና ቋሚነት ባለው ሁኔታ መሥራት ይናኖርበታል ከሌሎች የፍትሕ አካላት ጋር ተቀናጅቶ ለመስራት በራስ ተነሳሽነት መድረኮችን መፍጠር በመነጋገርና አንዱ ያላወቀውን ሌላው አንዲያውቀው በማድረግ መሥራት ያስፈልጋል ዐቃቤ ሕግን በተመለከተ የዐቃቤ ሕግ ቅድሚያ ትኩረት ወንጀልን መከላከልና ንቃተ ሕግ መስጠት መሆን ይኖርበታል ሰላም ና ፀጥታ ከደፈረሰ ህግና ሥርዓት ከተናጋና ከተጣሰ በኋላ በመክሰስና በማስቀጣት ከሚገኘው ጥቅም ይልቅ አስቀድሞ የሚደረገው የመከላከልና የግንዛቤ ፈጠራ ውጤት ያመዝናል ስለሆነም ለፖሊስ ለልዩ ልዩ ሕብረተሰብ ተወካዮችና የእድር አመራሮች የቀበሌ የህዝብ ተመራጮችና የመንግሥት ሠራተኞች የሐሰተኛ ምስክርነትን መንስዔዎች አሉታዊ ውጤቶችና ልዩ ልዩ መገለጫዎች ትኩረት ሰጥቶ ተገቢውን ትምህርትና ሥልጠና አንዲያገኙ በራሳቸው አካባቢ ማስተማርና መቀስቀሰ እንዲችሉ ማብቃትና ተያያዥ ተግባራትን ሊያከናውን ይገባል ዐቃቤ ህግ በምርመራ ወቅት ፖሊሲን ሊያግዝ ይገባል የተደመሩ ምርመራዎች በተሟላ መንገድ በወቅቱ እንዲያልቁና ውጤታቸው ሣይዘገይ ለበዳይና ተበዳይ በአጠቃላይም ለህብረተሰቡ እንዲገልፁ በበኩሉ በትጋት መስራት ይኖርበታል « በሕግ እንደተመለከተው በከባድ ወንጀሎች ላይ የቀዳሚ ምርመራ ሥራ አንዲከናውን የህግ ግዴታውንና ሥልጣኑን ሊወጣ ይገባዋል የፖሊስን ምርመራ መዝገብ በሚገባ አጥንቶ ሊታመንና ሚዛን ሊደፋ የሚችል ማስረጃ የቀረበባቸውን ተጠርጣሪዎች በወቅቱ በመክሰስ ለፈርድ እንድቀርቡ ቢያደርግ በጊዜ ብዛት የሚመጣውን ቃልን የመቀየር የመርሳትና የመሳሰሉ ለሐሰት ምስክርነት አድል የሚሰጡ ሁኔታዎችን መቀነስ ይቻላል ሁለት እአና ከዚያ በላይ የሆኑ ሰዎች በተጠረጠሩበት ወንጀል የእያንዳንዱን ሰው የተሳትፎ ደረጃና በትክክልም የወንጀል ተካፋይ መሆን ከምስክሮች ተመሳሳይ የሆነ ቃል ባሻገር በተጨባጭ ሊሆን የሚችል በገሀዱ አለም ካለው እውነታ ጋር የሚጣጣም መሆኑን መመርመርና ማጣራት ይገባዋል በአንዳንድ ቦታዎች ቤተሰብን በጅምላ የማሳሰር እና ተደራጅቶ የመመስከር ልምዱ ስላለ በጥናቱ በተለዩ ቦታዎች በተለይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ይኖርበታል ዐቃቤ ሕግ ክስ ለማዘጋጀት ከመወሰኑ በፊት የማስረጃ ሚዛኑን በሚገባ መፈተሽ ይኖርበታል እንደ ፍርድ ቤት የማስረጃ አመዛዘን ከመክንያታዊ ጥርጣሬ ውጭ በሆነ ሁኔታ የማሳመን ደረጃ ያለው ከሚል መለኪያ ባይደረስ እንኳ ክስ ቢያቀርብ የጥፋተኛነት ውሣኔ ለመስጠት የሚያስችል የመጀመሪያ ደረጃ ሚዛን የደፋ ዐዘዷ ዐፀቬሀ ማስረጃ ያለው መሆኑን ሊያረጋግጥ በዚህም ሰዎች በሐሰት ምስክርነት ተጠያቂ የመሆንና ያለመሆን አድላቸውን የመመዘን ሥራውን አስቀድሞ ሊያጠናቅቅ ይገባል ክስ ከመሰረተ በኋላ የዐቃቤ ሕግ ምስክሮችን በችሎት ፊት ከማግኘቱ አስቀድሞ በአካል በማግኘት ህጋዊ በሆነ አቀራረብና ግልጽ ውይይት የቅድመ ችሎት ምርመራ ቢያደርግ የተሻለ ነው በዚህም የትኛው ምስክር በጉዳዩ ላይ ቀጥተኛ ወይም ቀጥተኛ ያልሆነ አውቀትና ግንዛቤ እንዳለው ይለያል ከተበዳይ ወይም ከተከሣሽ ጋር ያለውን ዝምድና ወይም ወዳጅነት ወይም ጥል ይመረምራል እርቅ የተፈፀመ ስለመሆኑና አለመሆኑ ፍንጭ ያገኛል በምስክሮች ላይ ተፅአኖ ስለመኖር ወይም ስላለመኖሩ ያውቃል እንዲሁም ለፍርድ ቤት አዲስና አንግዳ የሆኑ ሰዎች በፍርሀትና አለመረጋጋት የተነሣ የሚያመጡትን የተደበላለቀ ምስክርነት ወይም የተዛባ ቃል መቀነስ ይቻላል ዐቃቤ ሕግ በችሎት ላይ ምስክሮችን ሰብአዊ መብታቸውንና ክብራቸውን ጠብቆ አውነቱን እንዲመሰክሩ በዋና ጥያቄ ወቅትና በተከሣሽ መከላከያ ምስክሮችና በዐቃቤ ሕግ አስጠቂ ምስክሮች ላይ ደግሞ ብቃት ባለው ሁኔታ የመስቀለኛ ጥያቄዎች በማቅረብ እውነቱን ለማውጣጣት መጣር ይኖርበታል የምስክሮች ቃል ተመሳሳይ አንዲሆን ወይም የመከላከያ ምስክሮች ቃል እርስ በአርሱ እንዲቃረን ከመጣር ይልቅ በተጨባጭ አውነታው እንዲወጣ መጣር ይኖርበታል ይህን ማድረግ አንዲቻል ፍትሕ ቢሮ በየሩብ ዓመቱ ወይም ግማሸ ዓመት ወይም በበጀት ዓመቱ መጨረሻ ወቅት የሥራ አፈፃፀሙን በማየት መገምገምና ድክመት አለበት ተብሎ በታመነበት ጊዜ የማጠናከሪያና የታድሶ ስልጠና ለሚመለከታቸው ዐቃቤያነ ሕግ መስጠት አስፈላጊ ነው በፍርድ ቤት ፊት ቀርበው ቃላቸውን በመለወጥ የሚመሰክሩትን በተመለከተ በአርግጥ እያንዳንዱ ምስክር የሐሰት ቃል የሰጠው በየትኛው አካል ፊት አንደሆነ ለማውቅ ከፖሊስ ጋር ተቀናጅቶ ምርመራ ማድረግ ያስፈልጋል ለመርማሪ ፖሊሰ የሰጠውን እና በፍርድ ቤት ፊት የሰጠውን ቃል በሰነድ ማስረጃነት ማቅረብ ብቻውን ሁል ጊዜ እንደአስተማማኝና በቂ ማስረጃ ማየት ትክክል ነው የሚል እምነት የለንም ሌሎች ውስብስብ ወንጀሎች ሲፈፀሙ እንደሚደረገው ሁሉ የሀሰተኛ ምሰክርነት ወንጀል ስለመፈፀሙ ጥርጣሬ ሲኖርም ከራሱ ከተጠርጣሪው የተለያየ ወይም የተቃረነ የምሰከርነት ቃል አና በጊላ ደግሞ የተከሣሽነት ቃል ባሻገር የሌሎች ምሰከሮችን ቃል መቀበል ሌሎች ሰዎች ምስክር ፖሊስ ጣቢያ ወይም ፈርድ ቤት ላይ በሐሰት ሰለመመስከሩ ወይም ደግሞ በትክክል የመሰከረው በየትኛው አካል ፊት እንደሆነ ሊያስረዱ ይችላሉ ዐቃቤ ሕግ በወንጀል ሕግ አንቀጽ ሥር ተከሣሽን ጥፋተኛ የሚያስብለው አራሱ ተከሣሽ ሲያምን ብቻ ከሆነ የዐቃቤ ሕግን እና የፖሊሲን ድክመት ያሳያል ስለሆነም ሌሎች ማስረጃዎችን በማቅረብ ይህን አንቀጽ ተፈፃሚ በማድረግ ለህብረተሰቡ አስተማሪ ለሐሰተኛ ምስክሩም አራሚ የሆነ ቅጣት ማስወሰን ይጠበቅበታል በሐሰተኛ ምስከርነት ወንጀል ፈፃሚ ላይ ፍርድ ቤቶች ተገቢና ተመጣጣኝ ቅጣት መወሰን እንዲችሉ የወንጀሉን ክብደት ያስከተለውን የፍትሕ መዛባት ሐሰተኛ ምስክርነት የተሰጠበትን ጉዳይና ተያያዥነት ያላቸውን ከባቢያዊ ሁፄታዎች በግልጽ በማቅረብ የቅጣት አስተያየት መስጠት ይገባል ተመጣጣኝና አራሚ የቅጣት መጠን ካልተወሰነም ተከታታሉ በይግባኝ ማሳረም ያስፈልጋል ፍርድ ቤት የሰጣቸውን የሐሰተኛ ምሰክርነት ወንጀል ፍርዶችና የቅጣት መጠኖች በናሙናነት በመጠቀም ህብረተሰቡን ማስተማርና ግንዛቤ መፍጠር ያስፈልጋል ከምርመራና ፍርድ ቤት መዝገቦች ውጭም ህብረተሰቡ በፍርድ ቤት ፊት እየቀረቡ በተከሣሾች ላይ ስለሚመሰክሩት ሰዎች የሚለውን ማወቅና ከዚያ አንፃር ግብረ መልስ ከጸ በመውሰድ ክፍተቶችን ሊደፍንና እንከኖችን ሊያስወግድ ይገባል አንዳንድ የጥብቅና ሙያንና ሥነ ምግባርን በማይከተሉ ባለመያዎች ላይ ተገቢውን ክትትል በማድረግ ማረምማስተማር ማስጠንቀቅ እና ከጥፍታቸው በማይመለሱት ወይም ጥፍታቸው ከባድ በሆኑ ላይ በሕግ እንደተመለከተው ተገቢ እርምጃ መውሰድ ይኖርበታል ላ የፍትሕ ቢሮና በተዋረድ ያሉ የዐቃቤያነ ሕግ መቤቶች ከፖሊስ ከፍርድ ቤት ከአስተዳደርና ፀጥታ እንዲሁም ከህብረተሰብ ተወካዩችና የሐይማኖት አባቶች ጋር ስለ ሀሰተኛ ምስክርነት ወንጀል በጋራ የሚነጋገሩበትንና ስልት የሚቀየሱበትን መንገድ መድረክ በመፍጠር ተከታታየነት ባለው ሁኔታ መሥራት ይኖርበታል የሥልጠና ማንዎሎችንም በማዘጋጀት ልዩ ልዩ የህብርተሰብ አደረጃጀቶችን ተከትሎ መሥራት ይኖርበታል ፍርድ ቤቶችን በተመለከተ የፍትሕ ሥራ የተከራካሪ ወገኖችን ብቻ ሣይሆን የዳኞችን ተሣትፎና በኃላፊነት መንፈስ በብቃት መሥራትን የሚጠይቅ መሆኑ የታመነ ነገር ነው የሐሰት ምስክርነት ወንጀልን መከላከልና ማስወገድ ለፖሊስ ለዐቃቤ ሕግና ለሌላው የሕብረተሰበ ክፍል ብቻ የሚተውና ዳኞችና ፍርድ ቤት አያገባንም ብለው ዳር የሚቆሙበት ጉዳይ ሊሆን አይችልም ይልቁንም ምስክር የሆኑ ሰዎች ፍርድ ቤት ቀርበው በሐሰት ብንመሰክር ዳኞች አያውቁብንም አይደርሱብንም የሚል ዝንባሌ ይዘው ወንጀል የፈፀመን በነባ ሲያስለቅቁ ወንጀል ያልሰራን ንፁህ ሰው በፍትሕ ሥራ ስም ሲያንገላቱትና በፍርድ ጥፋተኛ አስብለው ቅጣት ሲያስወስነኑበት የችሉቱንና የዳኞችን ሙያዊ ብቃት ጥያቄ ውስጥ እያስገቡት ስለሆነ በአጠቃላይ ተቋሙ የህገወጦችና የሐሰተኞች መጠቀሚያ እንደሆነ መልዕክት ሰለሚያስተላልፍ በግንባር ቀደምትነት ሊጨነቁና ለመፍትሔው ሊጠበቡ የሚገባ እንደሆነ እንገነዘባለን ስለሆነም ፍርድ ቤትና ዳኞች በችሎት ቀርበው የሚመሰክሩ ሰዎች ሐሰተኛ ምሥክርነት ቃል አንዳይሰጡ አስቀድሞ ማስታወስና ማስገንዘበ በሀሰት መመስከር የሚያሰከትለውን መዘዝና ቅጣት እንዲያውቁት ማድረገ በዝምድና ወይም በወደጅነት ወይም በጥል የተነሣ አውነትን ማዛባትና በፍትሕ ሥራ ተገቢ ያልሆነ ድርጊት መፈፀም የማይገባ መሆኑን መንገር ያስፈልጋል « ምሰክሮች ለምስክርነት ሲቀርቡ በየሐይማኖታቸው መሠረት ቢቻል በቦታው በሚገኙ በሕብረተሰቡ ዘንድ ከበሬታ ያላቸው የሐይማኖት አባቶች አማካይነት ማሀላ ማስፈፀም ወይም አውነትን ለመመስከር ማረጋገጫ አንዲሰጡ ማድረግ ክርሰቲያን ከሆነ በመፃፍ ቅዱስ ወይም በመስቀል ሙስሊም ከሆነ በቅዱስ ቁርአን በጨረቃ ወይም በሐይማኖቱ ክብደት በሚሰጠው ነገር ማስፈፀም የተወሰነ አዎንታዊ ውጤት ስለሚኖረው ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ምስክሮች በመደናገጥ በመፍራት ከውጭና በችሎት ውስጥ ባለው ተጽኖ የተነሣ የሐሰት ምስክርነት ቃል እንዳይሰጡ ተገቢውን የማረጋጋትና ከባቢያዊ ድባቡን ከተጽዕኖ ነጻ ማድረግ ይገባል በችሎቱም ሆነ በተከራካሪ ወገኖች የምስክሮች ሰብአዊ መብትና ክብር አእንዳይነካ ምስክሮችን ወደ ብስጭትና የሚያውቁትን ነገር ወደ መደበቅ ወይም ሌላ ተቃራኒ ምግባር የሚመራ ድርጊት አንዳይፈፀም መቆጣጣር ይገባል የምሥክሮችን ቃል የሐሳብ ፍስተና የነገሮች ቅደም ተከተልን ጠብቆ በጥሞና በማዳመጥና ሙሉ ትኩረትን በመስጠት መመዝገብ ያሻል በዋና ጥያቄ መስቀለኛ ጥያቄና ድጋሜ ወይም ማጣሪያ ጥያቄ ወቅት ዳኞች ተገቢ የሆነውን ሚናቸውን መጫወት ይኖርባቸዋል የከሣሽን ወይም የተከሣሸን ሚና ተክተው ሣይሆን ሚዛናዊ የዳኝነት ተግባራቸውን ሊወጡና እውነት በመፈለግ ረገድ ሁነኛ ሚና ሊጫወቱ ይገባል ሁለት ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ ሰዎች በወንጀል ተከፋይነት ተከሰው ሲቀርቡ ምስክሩ ከግል ተበዳይ ወይም ከተከሣሽ ጋር ጠብ ወይም ዝምድና ያለው ሲሆን ምስክሩና ተከሣሽ ወይም ወገኖቻቸው በሌላ የፍትሐብሔር ወይም የወንጀል ክስ ምክኒያት ግንኙነት ያላቸው ምስክሮች ሲገጥሙ ተገቢውን ጥንቃቄና የማጣራት ሥራ ማከናወን ያስፈልጋል የምርመራ መዝገብን ማየት ሌሎች ግንኙነት ያላቸው የወንጀልም ሆኑ የፍትሐብሔር መዝገቦች ካሉ አስቀርቦ ማየትና ግንኙነታቸውን በገለልተኛነት መፈተሽ ያስፈልጋል በዚህ መዝገብ እገሌ ተከሶ በሐሰት ምስክርነት በነፃ ተለቀቀ ወይም ተፈረበደት በዚያኛው መዝገብ የዚያኛው ወገን ተከሶ በሐሰት ምስክርነት በነፃ ተለቀቀ ወይም ተፈረደበት እያሉ የመዝገቦችን መዘጋት የወንጀል ሰሪዎችን መለቀቀ እንደምሣሌ እየጠቀሱ ከመናገረ ባለፈ ችግሩ የሚወገድበትን ስልት በዚያው በየጉዳዩቹ ላይ ማፍለቅና መተግበር ከዳኞች የሚጠበቅ ነው ዳኞች የምስክሮችን ቃል ሲመዘግቡም ሆነ ለተከራካሪ ወገኖች ዕድል ሲሰጡ አድሎአዊነትና የሙያ ስነ ምግባሩ ከሚጠይቀው ውጭ የሆነ ባህሪ አንዳያጠቃቸው ተገቢውን ክትትልና የማብቃት ሥራ ሊሰራ ይገባዋል የክልሉ ጠቅላይ ፍቤትና በተዋረድ ያሉ ፍርድ ቤቶች በስራቸው ያሉትን ዳኞች ብቃትና የሥነ ምግባር ጉዳይ በራሳቸው መንገድ በመከታተል የዳኝነት ነፃነቱን በማይነካ ሁኔታ ተጠያቂ የሚሆንበትን የሙያና ሥነ ምግባር ችሎታቸውን የሚያበለፅጉበትን ስልት ሊነድፉ ይገባል ተገልጋዩ ህብረተሰብ ስለ ፍርድ ቤቶችና ስለዳኞች ችሉታ ሥነ ምግባርና ተያያዥ ጉዳዩች በተለያዬ መንገድ የሚገልፀውን በማጣራት የተገኙ አጠቃላይ ዕይታዎችን ከበርከቨከአና ግብረ መልሶችን ከርተከትሎ ስልጠና መስጠት የርምት ርምጃ መውሰድ ያስፈልጋል ዳኞች ሥራቸውን የሚገመግሙበትና በሀሰተኛ ምስክርነት ላይ ያላቸውን ገጠመኝና ተሞክሮ የሚለዋወጡበት የመነጋገሪያና የመወያያ ጊዜ ሊኖራቸው ይገባል ኃላፊዎች ይኸን ሊያመቻቹ ይችላሉ በሀሰተኛ ምስክርነት ወንጀል ሰዎች ተከስሰው ሲቀርቡም ተገቢው ማጣራት ከተደረገ በኋላ ተከሳሺ ጥፋተኛ መሆኑ ሲረጋገጥ ሀሰት የመሰከረበትን ጉዳይ በሀሰት መመስከሩ ያመጣውን ውጤትና ሌሉች ከባቢያዊ ሁኔታዎች እንዲሁም አጠቃላይ ህግ አውጭው ሊደርስበት ያሰበውን ሁሉ በማገናዘብ ጥፋተኛውን ሊያርምና ሊያስተምር ሌላውን የህብረተሰብ ክፍል ሊያስጠነቅቅና ሊያስተምር የሚችል ተገቢና ተመጣጣኝ የሆነ ቅጣት መወሰን ያስፈልጋል የወንጀል ህግ አንቀጽ በንዑስ ቁጥሮቹ የያዚቸው ድንጋጌዎች ወረቀት ላይ ብቻ ሆነው አንዳይቀሩ እንደወንጀሉ ክብደት እንደወንጀል ፈፃሚው የተለያዩ ሁኔታዎች እየታዩና እየተመዘኑ በተግባር መዋል ይኖርባቸዋል አነዚህም በሚዲያ እንዲገለፁና መማሪያ እንዲሆኑ ማድረግ ያስፈልጋል ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤቶችም የሀሰተኛ ምስክርነት ወንጀልን በተመለከተ የሚሰጡ የጥፋተኛነትና የቅጣት ፍርዶች ህግንና ፍሬ ነገሮችን የተከተሉ ስለመሆንና አለመሆናቸው በሚገባ መርምረው ሊወሰኑ ይገባል ማረሚያ ቤቶችንና የአስተዳደርና ፀጥታ መቤቶችን በተመለከተ ማረሚያ ቤቶች አንደ ስያሜያቸው ጥፋተኞቹ ከጥፋት ታርመው ተጸጽተው ተለውጠው እንዲወጡ የሚደረግባቸው ቦታዎች መሆን ኖርባቸዋል በዐቃቤ ሕግ ምስክርነት ይሁን በመከላከያ ምስክርነት በማረሚያ ቤት የሚገኙ ታሳሪዎች ወይም ፍርደኞች እየተጠሩ ሲቀርቡ የሚመሰክሩት ነገር እጅግ አሰፈሪና አሳሳቢ ሆኖ ይታያል ማረሚያ ቤቶችን በሐሰት ለመመስከርና አጥንቶ ለመቅረብ አንደጥሩ መዘጋጃ መድረክ የመጠቀሙ ገዳይ በስፋት የሚታወቅ ሐቅ በመሆኑ በዚህ ረገድ ከሌሎች የፍትሕ አካላት ጋር በመሆን ሊሰራ የሚገባው ነገር እንዳለ ግልጽ ነው ገና በቀጠሮ ላይ ያለ ይሁን የተፈረደበት ሰው በሐሰት ምስክር መመስከርን እንደበጎ ድርጊትና ለሌላው ሰው በእርዳታ መልክ የሚቀርብ ነገር አድርጎ የማየቱና ያልተገባ ወገንተኛነት ወይም ታሳሪነት የአንድነት መንፈስ መገንባት ተገቢ ያለመሆኑን ማስተማር ያስፈልጋል ለዚህ አይነት እኩይ ተግባር ጊዜ እንዳይኖር በትምህረትና ሥልጠና እንዲሁም በልማት ሥራ እንዲጠመዱ ወይም እንዲያዙ ማድረግ ይገባል ከዚያም ባሻገር ማረሚያ ቤቶች ውስጥ ያሉ ሰዎችም ሆነ ከውጭ ያሉ ሰዎች ይቅር ሊባባሉና ሊካካሱ የሚገባበት መድረክ አንጅ አንዱ ሌላውን በመበቀል በአስር ቤት ያለው ሌላውን ከውጭ ያለውን ወደ አስር ቤት የሚጎተትበት ወይም ደግሞ በአግባቡ በሕግ ጥላ ሥር ያለ ሰው የሚያመልጥበት መመካከሪያ ተቋም እንዳይሆን አዘውትሮ መከታተል ይገባል በማረሚያ ቤቶቹ ውስጥ የሚከሰቱ በሐሰት የመደራጀትና የመወነጃጀል ክስተቶች ሲታዩ በወቅቱ ከሚወሰድ የእርምት አርምጃ በተጨማሪ ተገቢዎቹ የዐቃቤ ሕግና የፖሊስ አካላት እንዲሁም ፍርድ ቤቶች አንዲያውቁት ማድረግ ያስፈልጋል በአስተዳደርና ፀጥታ ዘርፍ በኩልም የሐሰተኛ ምስክርነት ወንጀል በፍትሕ ሥራ ላይ ብቻ ሣይሆን በአጠቃላይ የሕብረተሰብና የቤተሰብ ስላምና ደህንነት አንደሁም የልማት ሥራ ላይ ክፉ ደንቀራ መሆኑን ከልብ በማጤን ተቋሙ የድርሻውን ሊወጣ ይገባል እስከ ቀበሌና ጎጥ ድረስ ያለውን የሕብረተሰብ አደረጃጀት በመከተል በቅድመ መከላከልና ከተፈፀመ በኋላም ለሕግ አሳልፎ በመስጠት ረገድ እንዲሁም በማስረጃ አሰባሰብና ለምስክሮች በሚሰጥ በሌላ በኩል ብዙ መስራት ስለሚቻል ከፖሊስና ከዐቃቤ ሕግ ጋር ተቀናጅቶ በመንቀሣቀስ ያለውን አሰከፊ ችግር መቀነስ ብሎም ማስወገድ ይገባል በየአካባቢው ባህልንና ሐይማኖትን በሚያረክስ ለአካባቢ ክፉ ስያሜ አሰከማሰጠት ድረስ የሚዘልቁ በሐሰት ምስክርነት የመደራጀትና የመበቃቀል አውነተኛ ምስክሮችና ሌሎች ሰዎችን በሐሰት ከሶ ወደ ድርድር ማቅረብ ቦታ ማስለቀቅ ማስፈራራት በልዩ ልዩ ጥቅማ ጥቅም መግዛት በወዳጅነት ወይም ዝምድና የሐሰት ምስክርነት አርደታን እንደ መዋጮ መጠቀም እርቅን ለበጎ ሳይሆን ለመጥፎ ተግባር ማዋል ወዘተ አንዳለ ስለሚታወቅ በእነዚህ ላይ ከፍትሕ አካላት ጋር መድረክ በመፍጠር መነጋገርና ችግሩን ለማስወገድ በተናጠልና በጋራ መስራት ያስፈልጋል ጠበቆችን በተመለከተ የጥብቅና ሙያ በአግባቡ ከተተገበረ የሌሎችን የፍትሕ አካላት ሥራ የሚያግዝና የሚያቀላጥፍ ለእውነት ፍለጋና የሰዎች መብቶችና ጥቅሞች መከበር በአጠቃላይ ለሕግ የበላይነትና ለፍትሕ ሥራ ትልቅ ድርሻ ያለው የተከበረ ሙያ ነው ከዚህ የሙያ ዘርፍ መንግሥትና ሕብረተሰቡ የሚገባውን ጥቅምና አስተዋጽኦ በበቂ ሁኔታ እያገኘ ነውን። የሰብዓዊ መብቶች ሁሉአቀፍ መግለጫ ህዐዘክ አንቀጽ ዝኒ ከማሁ አንቀጽ ራሱን ወይም ከወላጆቹ ወይም ከተወላጆቹ አንዱን ወይም ሌላ ለዕርሱ የቅርብ ዘመድ የሆነን ሰው ሊፈፀምበት ከተቃረበ ከባድ አደጋ ለማዳን ሲል ፈቃዱን የሰጠ ሲሆን ነው በማለት የክልሉ የቤተሰብ ህግ ይደነግጋልበአንቀጽ መሠረት ስለዚህ ለጋብቻ የተጋቢዎች ሙሉ ፈቃደኝነት የመጀመሪያና ዋነኛ ቅድመ ሁኔታ መሆኑን ያሳያል ይሁን እንጅ በህብረተሰቡ ባህል በመሆኑ በአብዛኛው በሀገራችን ክፍሎች በወላጅ ፈቃድ ብቻ ሲፈፀም ይታያል ስለዚህ ሁሉም አካል ለዚህ ትኩረት መስጠት ህጉን በአግባቡ ህብረተሰቡ እንዲገነዘበው በማድረግ ተጋቢዎቹ ፈቃዳቸውን ሳይሰጡ ጋብቻ እንዳይፈፀም ለመከላከል የሚያስችል ስልት መቀየስ ያስፈልጋል ዕድሜ ላሀ ዕድሜ በሁለተኛ ደረጃ የጋብቻ ቅድመ ሁኔታ የምናገኘው ነው በተሻረው የቤተሰብ ህግ ወንድ በአስራስምንት ዓመት ሴት ደግሞ አስራ አምስት ዓመት በህግ ተቀባይነት ያለው ጋብቻ መመስረት እንደሚችሉ ተቀምጦ ነበርምበፌዴራሉ የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ እና በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የቤተሰብ ህግ ይህ የጋብቻ እድሜ ለሁለቱም ፆታ አስራ ስምንት ዓመት ሆኖ ተደንግጎ እናገኘዋለን በተሻረው የቤተሰብ ህግ የሴቷ እድሜ አስራ አምስት ዓመት እንዲሆን ሲደረግ የተለያዩ ምክንያቶች ይነሱ ነበርይህም ሴቶች ከወንዶች ቀድመው ለአካለ መጠን ይደርሳሉለወሊድም ከ ዓመት በላይ ከሆነች ለሴቶች የሚጠቅም ነው የሜል አስተሳሰብየነበረ ሲሆን የጋብቻ አድሜ ለሴቷ በተራዘመ ቁጥር ለጠለፋ አና ከጋብቻ ውጭ መውለድ ሊያጋጥማት ይችላል በሚል የሚከራከሩ አሉ በተቃራኒ ደግሞ በተለይም በክልሉ የቤተሰብ ህግ ረቂቅ ላይ ውይይት ሲደረግ አንደተስተዋለው ከህግ አኳያ ሲታይ ከችሉታ ጋር የተያያዘ ነው እንደሚታወቀው አካለ መጠን ያልደረሰ ልጅ ማለት አድሜው ዓመት ያልሞላ ልጅ ህጋዊ ውጤት ያለው ድርጊት መፈጸም አይችልም የሚል ጽንሰ ዛሳብ በማንሳትና የ ዓመት ልጅም አድሜዋ ሳይደርስ የምትሰጠው ፈቃድ ነጻ ነው ለማለት አያስደፍርም በሚል የሚከራከሩት ወገኖች ዛሳብ የበለጠ ተቀባይነት ያገኘ በመሆነ የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግም ይህን መሰረት በማድረግ የሁለቱም ተጋቢዎች እድሜ ዓመት እንዲሆን አንቀጽ ላይ ተደንግጓል በልዩ ሁኔታ ሀከ በፍትህ ቢሮ ትእዛዝ በሁለት ዓመት ተቀንሶ ሊጋቡ የሚችሉ ሰዎች በአንቀጽ መሰረትየተደነገገ ሲሆን ይኸውም ከባድ ምክንያት ሲያጋጥም ተጋቢዎቹ ራሳቸው ወይም በ ዓም የወጣው የኢትዩጽያ የፍታብሔር ህገ አንቀጽ ከተጋቢዎቹ የአንዳቸው ወላጆች ወይም አሳዳሪዎች በሚያቀርቡት ጥያቄ መሰረት የክልሉ ፍትህ ቢሮ ከመደበኛው የጋብቻ እድሜ ከሁለት ዓመት ያልበለጠ ጊዜ በመቀነስ እንዲጋቡ በቢሮ በኩል ተገቢው ጥንቃቄ ተደርጎ ሊፈቀድ ይችላል ከዚህ ላይ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባው በተለይም ያለ እድሜ ጋብቻን ከመከላከል አንፃር ከባድ ምክንያት ሲያጋጥም የሚለውን በአግባቡ ዘርዝሮ በመለየት በቤተሰብ ህጉ ማስፈፀሚያ ደንብ ውስጥ አካቶ ማፀደቅ ያስፈልጋል በሌላ በኩልየጋብቻ ዕድሜን በሚመለከት የወጡ አለማቀፋዊ ሰነዶችን ስንመለከት የሰብአዊ መብቶች ሁሉ አቀፍ መግለጫ አንቀጽ እንደሚደነግገው ለጋብቻ የደረሱ ወንዶችና ሴቶች ተጋብተው ቤተሰብ የመመስረት መብት አላቸው የሲቪልና የፖለቲካ መብቶች ዓለም አቀፍ ቃልኪዳን አንቀጽ ለጋብቻ የደረሱ ወንዶችና ሴቶች የመጋባትና ቤተሰብ የመመስረት መብት አላቸው በሴቶች ላይ የሚደረግ ማንኛውም አድሉአዊ ልዩነት ለማስወገድ የተደረገ ስምምነት አንቀጽ ለአቅመ አዳም ያልደረሰች ልጅ መታጨት ወይም ጋብቻ መፈፀም ህገወጥ ነው አንድ ሰው ለጋብቻ የሚበቃበት አነስተኛ እድሜ መወሰን አለበት በማለት ተገልፆ ይገኛል በአጠቃላይ የጋብቻ ማስፈፀሚያ ዝቅተኛ ዕድሜን በተመለከተ በህጉ ላይ የተመለከተውን ድንጋጌ ለመፈፀም ካሉት ችግሮች አንዱ የልደት ምዝገባ ተገቢውን ትኩረት ያለመስጠት ነው የተደራጀ የልደት ምዝገባ በሌለበት አገር የተጋቢዎችን ዕድሜ በእርግጠኝነት ለማወቅ አስቸጋሪ ነው ሀገራችን የህዓናት መብት ኮንቬንሽን የተቀበለችና ያፀደቀች በመሆኑ የህባናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ ማንኛውም ህፃን ከተወለደ ጀምሮ መጠሪያ ስምና ዜግነት የማግኘት በተቻለ መጠንም ወላጆቹን የማወቅና ከወላጆቹ እንክብካቤ የማግኘት መብት አለው በማለት ተደንግጓልምበመሆነም ያለ አድሜ ጋብቻን ለመከላከል የልጆችን እድሜ በአግባቡ ማወቅ የሚያስችለው ስርዓት ህፃናትን እንደተወለዱ መመዝገብ በመሆኑ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ዝምድና ዝምድና ስንል በሁለት መሰረታዊ ክፍሎች ከፍሎ ማየት ይቻላል እነዚህም የመጀመሪያው የስጋ ዝምድና ሲሆን ሁለተኛው የጋብቻ ዝምድና ነውነ በተጋቢዎች መካከል ይህ ዝምድና ሊኖር እንደማይገባ የአብከመ የቤተሰብ ህግ ይደነግጋል በሴቶች ላይ የሚደረግ ማንኛውም አድሎአዊ ልዩነት ለማስወገድ የተደረገ ስምምነት አንቀጽ ጅ የህፃናት መብቶች ስምምነት አንቀጽ የስጋ ዝምድና ጩፎክቄነ በተመለከተ ክልከላው በወላጆችና በተወላጆች በቀጥታ የስጋ ዘመዶች መካከል እና ወደ ጎን በሚቆጠሩ የስጋ ዘመዶች አንድ ወንድ ከእህቱ ወይም ከአክስቱ እንዲሁም አንዲት ሴት ከወንድሟ ወይም ከአጎቷዋ ጋር ጋብቻ እንዳትፈጽም የሚከለክል ነው ወደጎን የሚቆጠር ዝምድና የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አስከ ሶስት ደረጃ የሚከለክል ሲሆን በተሻረው የቤተሰብ ህግ እስከ ሰባት ደረጃ የስጋ ዝምድና ባላቸው ሰዎች መካከል ጋብቻ መፈፀም ይከለክላልየነበረ ሲሆንምክንያቱም አስም የስኳር በሽታና የመሳሰሉት በሽታዎች የቅርብ የስጋ ዘመዳሞች በተጋቡ ቁጥር የበለጠ ለአደጋስለሚያጋልጥ በህክምና የተረጋገጠ በመሆኑ እንዲሁም በሀገራችን ባህል መሠረት ለዝምድና አቆጣጠር የጠነከረ በሆኑም ጭምር ነው በማለት በክልላችን የቤተሰብ ህግ ረቂቅ ውይይት ሂደት የስጋ ዝምድና ወደ ሦስት ደረጃ ዝቅ ማለቱን በአንዳንድ የውይይቱ ተሳታፊዎች የተለያየ ተቃውሞ ሲያቃርቡ ተስተውሏል በሌላ በኩል ደግሞ ወደ ሦስት ደረጃ ዝቅ ማለቱ አግባብ መሆኑን የሚገልጽ ወገኖች የሚያቀርቡት መከራከሪያ በተለይ በገጠሩ አካባቢ በሩቅ ዝምድና የተሳሰረ በመሆኑ ትዳር ለመመስረት የግድ ወደ ሌላ ቀበሌ ወይም አጎራባች ወረዳ የሚፄድበት ሁኔታ መኖሩ መፈናቀል የሚያስከትል ከመሆኑም በላይ አሁን ባለንበት የክልላችን ተጨባጭ ሁኔታ እስከ ሰባት ደረጃ ዝምድና መቁጠር የማይቻል በመሆኑ የስጋ ዝምድና ደረጃ ዝቅ ማለት አለበት የሚል ሲሆን ይህ ሀሳብ ከብዙ ክርክር በኋላ ተቀባይነት በማግኘቱ የህጉ አካል ሆኗል የጋብቻ ዝምድና ላክከበተመለከተ በቀጥታ ከሚቆጠሩ የጋብቻ ዘመዳሞች መካከል ጋብቻ መፈጸም ክልክል ነው ወደ ጎን በሚቆጠሩ የጋብቻ ዝምድና ባል ከሚስቱ አህት ወይም ሚስት ከባሏ ወንድም ጋር ጋብቻ መፈፀም የሚከለክል ሲሆን የቀጥታ የጋብቻ ዝምድና የምንለው አንድ ወንድ ከሚስቱ አናት ጋር ወይም አንዲት ሴት ከባሏ አባት ጋር ህጋዊ ጋብቻ ልትመሰርት ሊመሰርት አይችልም እንዲሁም አንድ ወንድ የሚስቱን ልጅ ከሌላ አባት የተገኘ ማለት ነው ወይም አንዲት ሴት ከባሏ ልጅ ጋር ጋብቻ መመስረት አንደማይችል በግልፅ ተደንግጎ እናገኛለን በጋብቻ ላይ ጋብቻ በጋብቻ ላይ ጋብቻ ከቃል ይዘቱ መረዳት እንደሚቻለው ያሉበትን ጋብቻ ሳያፈርሱ ሌላ ጋብቻ ፈፅሞ መገኘት ማለት ነው የኢትዩጵያ የቤተሰብ ህግ ፅንሰ ሀሳብ ጋብቻ በአንዲት ሴት አና በአንድ ወንድ መካከል የሚፈፀም ሲሆን ይኸውም ማንኛውም ሰው አስቀድሞ በጋብቻ የተሳሰረ ከሆነ ይኸው ጋብቻ ፀንቶ ባለበት ጊዜ ሌላ ጋብቻ መፈፀም አይችልም ጋብቻ ከተፈፀመ በላ ከተጋቢዎች አንዱ ካልሞተ ወይም በፍርድ ቤት የመጥፋት ውሳኔ ካልተሰጠው ወይም ጋብቻ ለመፈፀም መሟላት ካለባቸው ሁኔታዎች አንዱ በመጣሱ ምክንያት በህግ መሰረት ጋብቻው እንዲፈርስ ካልተወሰነ ወይም የፍቺ ውሳፄ ካልተሰጠ በስተቀር ሌላ ጋብቻ መፈፀም ወይም መመስረት የማይቻል መሆኑ መገንዘብ ያስፈልጋል ከዚህ ላይ አብሮ መታየት ያለበት የቀድሞ ጋብቻ በህጋዊ መንገድ ከፈረሰ በኋላ ሌላ ጋብቻ መመስረት የሚቻል መሆኑን ነገር ግን በልዩ ሁኔታ ሴቷ አስቀድሞ የነበራት ጋብቻ ከቀረ በኋላ አንድ መቶ ሰማንያ ቀን ካላለፈ በስተቀር እንደገና ከሌላ ሰው ጋር ጋብቻ መፈፀም የማትችል መሆኑን በአንቀጽ ላይ ተደንግጎ ይገኛል ነገር ግን በአንቀጽ መሰረት ሴቲቱ አስቀድሞ የነበራት ጋብቻ ከቀረ በኃላ አንድ መቶ ሰማንያ ቀን ሳይሞላትየወለደች አንደሆነ ወይም ጋብቻ የምትፈጽመው ከቀድሞ ባሏ ጋር እንደሆነወይምአርጉዝ አለመሆኗ በህክምና የተረጋገጠ እንደሆነ ወይም በብቸኝነት ለመኖር የተወነውን ጊዜ አንዳትጠብቅ ፍርድ ቤት የወሠነ አንደሆነ በብቸኝነት ለመኖር ስለተወሠነው ግዜ የተደነገገው ተፈፃሚ አይሆንም የዚህ ድንጋጌ ዋነኛ አላማ በሴቷ ላይ የተለየ ጫና ለመፍጠር ታስቦ ሳይሆን ልጅ ያለ አባት እንዳይቀር ከወዲሁ ተገቢውን ጥንቃቄና ጥበቃ ለማድረግ ነው በአጠቃላይ ህጋዊ ጋብቻ ለመፈፀም ጋብቻው በየትኛውም ስርዓት ቢፈፀም ከዚህ በላይ የተጠቀሱት ቅድመ ሁኔታዎች መሟላት ያለባቸው መሆኑን መገንዘብ ለተግባራዊነታቸው ትኩረት ሰጥቶ መንቀሳቀስ ያስፈልጋል ከዚህ ጋር በተመሣሣይ መልኩ በስራ ላይ ያለው የወንጀል ህግ በጋብቻ ላይ ጋብቻ ወንጀል ሆኖ የተደነገገ በመሆኑ የወንጀል ሀላፊነትን ያስከትላል ጳውሎስ አርሺሶ አዲሱ የቤተሰብ ህግ እና በጋብቻና በፍቺ ጊዜ በተግባር ላይ የሚታዩ ችግሮች ቁጥር የህግ መፅሄት ዓም ሀዋሳ የኢፌዲሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ ምዕራፍ ሶስት ጋብቻ ለመፈጸም ህግ የሚጠይቃቸው ነጥቦች ባለመሟላታቸው ጋብቻውን ሊቃወሙ የሚችሉ አካላት ጋብቻን ለመቃወም በህግ መብት የተሰጣቸው አካላት ጋብቻለመፈፀም መሟላት የሚገባቸው ሁኔታዎች ማለትም ፈቃድ አድሜ የስጋ ዝምድና የጋብቻ ዝምድና እና ሌሎችም አለመሟላት በጋብቻ ላይ ያለውን ውጤት ከላይ ተመልክተናል በመሆኑም ጋብቻ በታጋቢዎች ነፃና ሙሉ ፍቃድ የሚመሠረት የህብረተሰብ መሠረት ነው የህብረተሰብ መሠረት በመሆኑም የመንግስትና የህብረተሰብ አንክብካቤ ሲደረግለት ይታያል ለምሳሌያህል ጋብቻ መሟላት ያለበትን ሁኔታ ባያሟላ እንደሁኔታው ዐቃቤ ህግ ወይም ያገባኛል የሚልማንኛውም ባለጉዳይ የጋብቻውን መፍርስ መጠየቅ እንደሚችል ህገ ይደንግጋል ይህ እንግዲህ ጋብቻው ተፈጽሞ ሲገኝ ነው ጋብቻ ሳይፈፅም በፊት ለመጋባት የሚዘጋጁት ሰዎች በህግ የተደነገገውን የጋብቻ ቅድመ ሁኔታዎችን አለመሟላት ሰዎች ቢያውቁ ሊወስዱት የሚችለው እርምጃ ምንድን ነው ይህምዕራፍበዋነኛነት በዚህ ላይ የሚያተኩር ነው ለጋብቻ አስፈላጊ ሁኔታዎች ሳይሟሉ የተፈፅመ ጋብቻ በፍርድ እንዲፈርስ መጠየቅ የሚቻል ቢሆንም ይኸው አለመሟላቱ ከታወቀ ጋብቻ ሊፈፀም ዝግጅት በመደረግ ላይ ባለበት ጊዜም ተቃውሞ በማቅረብ እንዳይፈፀም ማስከልከል ይቻላል የህንኑ ሁኔታ የአብክመ የቤተሰብ ህግ አንቀጽ ጋብቻ ለመፈፀም አስፈላጊ የሆነ ሁኔታ አልተሟላም በማለት ሊፈፀም የታሰበ ጋብቻ እንዳይፈፀም ተቃውሞ ማቅረብ ይቻላልሲል ይደነግጋል ጋብቻ እንዳይፈፀም ለመቃወም የሚችሉ ወገኞች የተለያዩ ሆነው እናገኛቸዋለን ለምሳሌ ያህል አድሜን ብንወሰድ የጋብቻ እድሜ አልተሟላም ሲሉ ጋብቻን እንዳይፈፀም መቃወም የሚችሉት ወላጀችዐቃቤ ህግ ወይም ሌላ ማንኛውም ያገባኛል የሚል ሰው ብቻ ነው ማንኛውም ያገባኝል የሚል ሰው የሚለው ዛረግ በተለይ በህፃናትና በሴቶች መብት ዙሪያ የሚንቀሳቀሱ መንግስታዊናመንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን ለማካተት የተቀመጠ ሐረግ ነው እዚህ ላይ ጅኞ የግርጌ ማስታወሻ ቁጥር ገጽ ዝኒ ከማሁ የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ አብሮ የሚነሳው ጉዳይ አድሜ የሚረጋገጥበት ስርዓት በህጉ ላይ በዝርዝር ያልተደነገገ በመሆኑ በርካታ አካራካሪ ነገር ሊያስነሳ ይችላልበመሆኑምየአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ ማስፈፀሚያ መመሪያ ሊያወጣለት ይገባል በዝርዝር አደሜን በምን መልኩ ማስረዳት እንደሚቻል የጋብቻ ተቃውሞ መንስኤ በተጋቢዎች መካከል ያለው ዝምድና ከሆነ የተጋቢዎች ወይም የአንደኛው ተጋቢ ወዳላይ የሚቆጠሩ ወላጆች አስራ ስምንት አመት የሞላቸው ወንድሞች ወይም እህቶች ወይም ዐቃቢ ህግ ሊቃወሙ ይችላሉበጋብቻ ላይ ጋብቻ ሲሆን ሌላ ጋብቻ ከሚፈጽመው ሰው ጋር የቀድሞ ጋብቻ አለኝ የምለው ተጋቢ ወይም ዐቃቢ ህግ መቃወም የሚችሉ ሲሆንበፍርድ በመከላከል ሲሆን አሳደሪው ወይም ዐቃቤ ህግ ተቃውሞ ማቅረብ የሚችሉ መሆኑን ከህጉ መመልከት ይቻላል ጋብቻ እንዳይፈፀም መቃወሚያ ስለሚቀርብበት ስርዓት ጋብቻእንደይፈፀም እንዲቃወሙህግ መብት የሰጣቸውሰዎችመቃወሚያቸውን በዕሁፍ ማቅረብ እንደለባቸው የአብክመ የቤተሰብ ህግ አንቀጽ እንዲሁም የኢፌድሪ የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ አንቀጽ ይገልፃልከላይ እንደተጠቀሠው ለጋብቻ አስፈላጊ ሁኔታዎች ሳይሟሉ ጋብቻተፈጽሞ ቢገኝ ጋብቻው እንዲፈርስ ጥያቄ እንዲያቀርቡ በህግ መብት የተሰጣቸው ወገኖች አቤቱታውን የሚቀርቡት ለፍርድ ቤት ነው ሊፈፀም የታቀደውን ጋብቻ ለመቃወም ሲሆን ግን የመቃወም መብት ያላቸው ወገኖች መቃወሚያቸውን የሚያቀርቡት ለጋብቻ አስፈፃሚ ባለሰልጣን ነው በአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ መሠረት ጋብቻን ማስፈፀሚያ የተለያዩ ስርዓቶቸ እንደመኖራቸው መጠን ይህ የጋብቻ አሰፈፃሚ ባለስልጣን ጋብቻው ሊፈፀም ከታቀደበት ስርዓት አይነት ጋር ሊለያይ ይችላል ተጋቢዎች ጋብቻቸውን ሊፈጽሙ ያቀዱበት ስርዓት በሃይማኖት ስርዓት ከሆነ ተቃውሞው ጋብቻቸውንለሚያስፈጽሙ የሀይማኖት አባቶችመቅረብ የሚገባው ሲሆን የጋብቻው ሰርዓት ባህላዊ ከሆነ ደግሞ መቃወሚያው መቅረብ ያለበት ለባህላዊ ሸማግሌዎች ይሆናል ማለት ነውጆ የጋብቻ አሰፈፃሚ ባለስልጣን ተቃውሞ ከደረሰው በላ ውሳኔ ከመስጠቱ በፊት በአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ መሠረት በመቃወሚያው ላይ የተጋቢዎቹን አስተያየት መቀበል ይጠበቅበታል የጋብቻ አስፈፃሚው ባለስልጣን ውሳኔውን የአማራ ክልል የቤተብ ክስ አንቀጽ ለ ሙ የአማራ ክልል የቤተብ ክስ አንቀጽ ሐመ የተሻሻለው የኤፌዲሪ የቤተሰብ ህግ አንቀጽ አና የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ የግርጌ ማስታወሻ ቁጥር ገጽ መቃውሚያው በቀረበ በክምስት ቀናት ጊዜ ውስጥ መስጠት አለበትበአንቀጽ መሠረትኔ ጋብቻ አስፈፃሚ ባለስልጣን የቀረበውንመቃወሚያ ባለመቀበል ጋብቻው አንዲፈፀም የሚሠጠው ውሳኔ በአንቀጽ መሠረት የመጨረሻ ሲሆን በሌላ በኩል ጋብቻ አስፈፃሚው ባለስልጣን መቃወሚያውን የተቀበለው እንደሆነ ጋብቻው እንዳይፈፀም ማድረግ አለበት ይህንንም ሲያድርግ ጋብቻው የተከለከለበትን ምክንያት ለተጋቢዎች ማሳወቅ አለበትኞ ከዚህ ላይ በአግባቡ መገንዘብ የሚያሰፈልገው ውሳኔው ጋብቻን የሚፈቅድ ሲሆን የመጨረሻ ውሳኔ ጋብቻን የማይፈቅድ ሲሆን ደግሞ ይግባኝ የሚባልበት ስርዓት እንዲኖር የተደረገ ሲሆን ምክንያቱም የተጋቢዎቹን ትዳር የመመስረት መብት ክብደት ሊሠጠው የሚገባ መሆኑን በማመን አስተዳደራዊ ውሳኔ እንዳይናጋ በማሰብ በፍርድ ቤት ታይቶ እንዲወሠን ለማስቻል ነው ተቃውሞው ተቀባይነት የለውም ተብሎ መወሥኑ ግን መጋባት አትችሉም የማለት አይነት ከባድ ውጤት እንደሌለው በማመን ክርክሩን በአጭሩ እንዲቆም ለማስቻል መሆኑን መገንዘብ ይቻላል ጋብቻ እንዳይፈፀም መቃወምየሚቻለው መቹ ነው በአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቅጽ እንዲሁም በኢፌድሪ የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ አንቀጽ መሠረት አንድ ጋብቻ እንዳይፈፀም የሚቀረብ መቃወሚያ እጅግ ቢዘገይ ጋብቻው ከሚፈፀምበት ከአስራ አምስትቀናት በፊት ለጋብቻ አስፈፃሚ ባለስልጣን መቅረብ አለበት ጋብቻው ከመፈፀሙ ከአስራ አምስት ቀናት በፊት ተቃውሞው እንዲቀርብ መደረጉ አቶ መሀሪ ረዳኢ እንደሚሉት በሁለት ምክንያቶች ነው የመጀመሪያው የአስራ አምስት ቀን ገደብ መቀመጥ አስፈላጊነቱ ለጋብቻ አስፈላጊ ሁኔታዎች ሳይሟሉ ጋብቻ እንዳይፈፀም ከመከልከል አንፃር ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ተቃውሞ አለን የሚሉ ወገኖች ተጋቢዎቹን ጋብቻቸውን እስከሚያስፈፅመሙ እለት ድረስ እንዳያስጨንቁ በማሰብ ነው ከዚህ ላይ ልብ ማለት የሚገባው ነጥብ ጋብቻውን ለመቃወም የሚያስችለው ነገር ጋብቻ ሊፈፀም አምስት ቀናት ሲቀሩት ቢታወቅ ጋብቻው እንዳይፈፀም ለመቃወም አያስችልም እንጅ ይኸው ምክንያት ጋብቻው ከተፈፀም በኋላ ለጋብቻው መፍረስ ምክንያት ሆኖ ሊቀርብ የሚችል መሆኑን ነው የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ አማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ የኢፊድሪ የቤተሰብ ህግ አንቀጽ መሀረ ረዳኢ የተሻሻለው የኢፌዲሪ የቤተሰብ ህግ ለመገንዘብ የሚረዱ አንዳንድ ነጥቦች ቅጽ ገጽ መዌ ጩጩ የጋብቻ ሁኔታዎች አለመሟላት የሚያስከትለው ውጤት እድሜአቸው ዓመት ያልሞላቸው ሰዎች ጋብቻ ሊመሰርቱ እንደማይችሉ ከላይ የተገለጸ ሲሆን በተለይም የተፈፀመውን ጋብቻ ማንኛውም ባለጉዳይ ወይም ዐቃቤ ህግ ጥያቂ እንዲፈርስ ይደረጋልቕ ነገር ግን ህጉ የሚጠይቀው እድሜ ከተሟላ በኋላ ጋብቻ እንዲፈርስ ጥያቄ ማቅረብም ሆነ መወሰን አይችልም በስጋ ወይም በጋብቻ ዝምድና ምክንያት ጋብቻ እንዳይፈፀም የተደነገገውን ክልከላ በመተላለፍ የተፈፀመ ጋብቻ በማንኛውም ባለጉዳይ ወይም በዐቃቤ ህግ ጥያቄ እንዲፈርስ ይደረጋልኖሞበጋብቻ ላይ ጋብቻ ተፈጽሞ የተገኘ እንደሆነ የመጀመሪያ ወይም ሁለተኛው ተጋቢ ወይም በዐቃቤ ህግ ጥያቄ የኋለኛው ጋብቻ እንዲፈርስ ይደረጋል ሆኖም የመጀመሪያው ተጋቢ የሞተ እንደሆነ የኋለኛው ጋብቻ እንዲፈርስ መጠየቅ አይቻልምበፍርድ የተከለከለ ሰው በተመለከተ የተከለከለው ሰው ፍርድ ቤት ሳይፈቅድ ጋብቻ ፈጽሞ የተገኘ እንደሆነ የተከለከለ ሰው ራሱ ወይም አሳዳሪው ጋብቻው እንዲፈርስ ጥያቄውን ለፍርድ ቤት ማቅረብ ይችላል የተከለከለው ሰው ጋብቻ እንዲፈርስ በአሳዳሪው ወይም በዐቃቤ ህግ የሚቀርበው ጥያቄ ጋብቻው መፈፀሙን ከአወቀ ከስድስት ወር በኋላ ሊቀርብ አይችልም በኃይል ተግባር የተፈፀመን ጋብቻ የማፍረስን ጉዳይ በተመለከተ ማንኛውም ሰው ተገዶ ጋብቻ የፈፀመ እንደሆነ ጋብቻው እንዲፈርስ ጥያቄውን ለፍርድ ቤት ማቅረብ ይችላል የሚቀርበው ጥያቄ የኃይል ስራ ከቀረበት ከስድስት ወር በኋላ አና በማናቸውም ድርጊት ቢሆን ጋብቻው ከተፈፀመ ከሁለት ዓመት በላ ሊቀርብ የማይችል መሆኑን መገንዘብ ያስፈልጋል በስህተት ምክንያት የተፈጸመን ጋብቻ ለማፍረስ በተለይም ማንኛውም ሰው ከመሰረታዊ ስህተት በመነሳት ጋብቻ የፈጸመ እንደሆነ ጋብቻው እንዲፈርስ ጥያቄውን ለፍርድ ቤት ማቅረብ ይችላል በዚህ ጉዳይ የሚቀርበው ጥያቄ ማንም ሰው መሳሳቱን ከአወቀበት ቀን ጀምሮ ከስድስት ወር በኋላ አና በማናቸውም ምክንያት ቢሆን ጋብቻው ከተፈፀመ ከሁለት ዓመት በኋላ ጋብቻው እንዲፈርስ ጥያቄ ቢቀርብ ተቀባይነት አይኖረውም በብቸኝነት መኖርን በተመለከተ አንዲት ሴት የቀድሞ ባሏን ከፈታች በላ በአንቀጽ መሰረት ቀናት በብቸኝነት መቆየት ያለባት መሆኑን ህጉ ይደነግጋል ነገር ግን ይህ ድንጋጌ የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ ሠ የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ የአስገዳጅነት ባህሪ የሌለው መሆኑን ከዚሁ የቤተሰብ ህግ አንቀጽ ጋር አያይዞ መመልከት ያስፈልጋል በዚህም መሰረት በብቸኝነት ለመኖር የተወሰነው ጊዜ አልተከበረም በሚል ምክንያት ብቻ ጋብቻ እንዲፈርስ ጥያቄ ሊቀርብ የማይችል መሆኑን መገንዘብ ያስፈልጋል የክብር መዝገብ ሹም ስልጣን የሌለው ሆኖ ጋብቻውን አስፈጽሞ የተገኘ ከሆነ በአንቀጽ መሰረት ስልጣን አልነበረውም በማለት ብቻ ጋብቻው እንዲፈርስ ለመጠየቅ ወይም ለመወሰን አይችልምበሌላ በኩል ከዚሁ ጋር አብሮ መታዬት ያለበት ጉዳይ አንቀጽ ላይ እንደተገለጸው ተጋቢዎችና ምስክሮቹ የመኃላ ቃል ከመስጠታቸው በፊት የሚሰጡት ቃል ስለሚያስከትለው ኃላፊነት የክብር መዝገብ ሹም በግል ማስረዳት አለበት ከዚህ በላይ የተገለፁት ስርዓቶች የተፈፀሙ መሆናቸው ሲረጋገጥ የክብር መዝገብ ሹም ተጋቢዎች በህጋዊ ጋብቻ የተሳሰሩ መሆናቸውን አስታውቆ ለተጋቢዎቹ የጋብቻ ምስክር ወረቀት መስጠት ያለበት መሆኑን በህጉ ድንጋጌ መረዳት ይቻላል ከዚህ ላይ መነሳት ያለበት ጥያቄ ይፄ ስርዓት ሳይፈጸም ቢቀር ጋብቻው ምን ይሆናል። የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ እና የኤፌድሪ የቤተሰብ ህግ አንቀጽ በውል የሚወሰነብበት የስምምነት ሠነድ ነው የጋብቻ ምስክር ወረቀት የምንለው ግን ባልና ሚስቱ በህግ ጋብቻ የፈፀሙ መሆናቸውን ተረጋግጦ አግባብ በሆነው የመንግስት የስልጣን አካል በስማቸው የሚሠጣቸው ማረጋገጫ ሠነድ ነው ይህም የጋብቻውን መኖር ለማስረዳት በዋነኛነት መቅረብ ይኖርበታል ስለዚህ የጋብቻ ውል ጋብቻ በሌለበትም ሊኖር የሚችል ሲሆን የጋብቻ የምስክርነት ወረቀት ግን ሁልግዜም የጋብቻውን ፅለት ተከትሎ የሚመጣ ሰነድ ነው አናም አንዱ ሌላውን የማይተካና በትርጉምም በይዘትም ሁለቱ የተለያዩ ጽንሰ ሀሳቦች መሆናቸውን መረዳት ያስፈልጋል በሌላ በኩል የጋብቻ ውል መቸ መደረግ አለበት የሚለው ሲሆን ቢዘገይ ጋብቻው በተፈፀመበት ፅለት አለያም ደግሞ ከጋብቻ በፊት ሊደረግ ይገባል የዚህ ድንጋጌ ጠቀሜታ ምንም እንኳ ግለሰቦች በፈቀዱት ጊዜ የመዋዋል ባልፈለጉ ጊዜ ደግሞ ያለመዋዋልና ወይም የተዋዋሉትን የማፍርስ ሙሉ ነፃነት ያላቸው ቢሆንም የጋብቻ ውልን ለመዋዋል ግን ይህ አይነቱ የጊዜ ገደብ መጣሉ ያለምክንያት አይለም ጋብቻ አስኪጀምሩት እንጅ አንዴ ከገቡበት በኃላ ተጋቢዎች በተለያዩ ተጽዕኖዎች የተጋለጡበት ተቋም ነው ዋናው ተፅዕኖ አድራጊ ሊሆን የሚችለው ደግሞ ራሱ ተጋቢው ስለሚሆን ይህ ሁኔታ በሌለበት ወድደውና ፈቅደው ውላቸውን እንዲይዙ ለማድረግ የጊዜ ገደቡ አስፈልጓል የህግ አውጭው ግምትም ከጋብቻ በፊት ሲሆን በተለይም በአብዛኛው ተጽዕኖ ሊደረግባት የምትችለው ሴቷ በመሆኗ ለመጠበቅ ታስቦ መሆኑን እንረዳለንም ሌላው የጋብቻ ውል ፎርም በጽሁፍ መደረግ እንዳለበትና ይህ የፎርም ቅድመ ሁኔታ ባልተሟላበት ውሉ ውጤት እንደማይኖረው የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ አንዲሁም የኢፊድሪ የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ አንቀጽ ይደነግጋል ከዚህ ላይ አብሮ መታየት ያለበት የጋብቻ ውል ሲደረግ አራት ምስክሮች ማለትም ሁለት በባል ወገን ሁለት በሚስት ወገን የፈረሙበት ካልሆነ በስትቀር ውጤት የማይኖረው መሆኑን ነው ጋብቻ በተጋቢዎች ግላዊ ግንኙነት በኩል ስለሚኖረው ውጤት በ ቨር ዐ የተጋቢዎች ግላዊነት የሚመለከቱ ውጤቶችን የፌዴራሉ የቤተሰብ ህጉ ከአንቀጽ የተዘረዘሩ ሲሆን በአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ ከአንቀጽ ተደንግጎ ሙ የግርጌ ማታወሻ ቁጥር ገጽ ዝኒ ከማሁ እናገኘዋለንአብዛኛዎቹ አስገዳጅነት የተላበሱ ሲሆን በተለይም የተጋቢዎቹ የግለኝነት መብት ከ በሃርሃ በብርቱ የሚገድቡ ናቸው አንዱ የጋብቻው ውጤት ግላዊነት የሚመለከት አብሮ የመኖር ግዴታ ነው ትዳር የተባለው ተቋም ውስጥ ራሱን ለማስገባት ፈቅዶ እስከወሰነ ድረስ የግድ ይህንን የትዳር ውጤት እንዲሸከም ይሆናል በባልና ሚስት መካከል አብሮ የመኖረ ግዴታ ያለ ቢሆንም ይህንኑ ግዴታ በሁለቱም ስምምነት ለተወሰነ ወይም ላልተወሠነ ጊዜ ሊተውት ይችላሉ አብሮ መኖሩ ለኑሮአቸው መደጎሚያ ከሚሠሩት ስራ ጋር ላይጣጣም ስለሚችል በስራ ምክንያት ተለያይቶ መኖር የሚያስፈልግበት ሁኔታ ሊኖር ስለሚችል ይህንኑ በተጋቢዎች ስምምነት ስር ማስተናገድ ይቻላል የመጀመሪያው የጋብቻ ውጤት ባልና ሚስት እርስ በርሳቸው እንዲከበሩ እንዲተጋገዙ እና መደጋገፍ የሚጠበቅባቸው መሆኑን የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ ላይ በግልጽ ተቀምጧል ይህ ግዴታ ሞራላዊ ግዴታ መሆኑ ሊሰመርበት የሚገባ ሲሆን አለመተጋገዝ አለመከባበር አለ ወይም የለም ብሎ ለማስረዳትና ቀጥተኛ ምላሽ ለመስጠት አስቸጋሪ ቢሆንም መልካምና የተስተካከለ ትዳር እንዲኖር ካስፈለገ የዚህ ግዴታ ተግባራዊ መሆን ለትዳር ስኬታማነት ቀዳሚውን ስፍራ የሚይዝ ነው በዚህ ልክ ደግሞ የግዴታው መጣስ በአብዛኛው ለትዳር መፍረስ በር ከፋች መሆኑ ይታመናል ስለሆነም የመተጋገዙና የመከባበሩ ግዴታ አጅግ ከፍተኛ ግምት ሊሰጠው ስለሚገባ በጋብቻ ውልም ቢሆን በተቃራኒው መስማማት የተከለከለና የህግ ጥሰትን የሚያስከትል ይሆናል ከዚህ ቀደም የነበረው የፍትፃዛብሄር ህግ ቁጥር እና የተቀመጠው ድንጋጌ የንብረት አስተዳዳሪነት በጠቅላላው የቤተሰቡ መሪ ባል ሆኖ ለዘመናት የሴቶችን መብት የሚጋፋ ድንጋጌ ሆኖ መቆየቱ ይታወሳል በዚህ የቀድሞ ህግ ላይ የምንረዳው ነገር ሚስት የአስተዳዳሪነት መብቱን የምታገኘው የባል ችሎታ ማጣት በተረጋገጠ ጊዜ ብቻ ነበር በቤተሰቡ ውስጥ ናጹም የሆነ የበላይነት ለወንድ ብቻ ያጎናፀፈ የጾታ እኩልነትን በብርቱ የገፈፈ ህግ ነበር ብሎ መደምደም ይቻላል ይህንኑ የአንዱን ተጋቢ አምባገነንነት ያስወገደ የተሻሻለው የፌዴራሉ የቤተሰብ ህግ እና የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ ግንባር ቀደም መርሆዎች ተደርገዋልበኢፌድሪ ህገመንግስትአንቀጽ ላይ የተቀመጠው በጋብቻ አፈፃፀም በጋብቻና በፍች ጊዜ ወንዶችና ሴቶች አኩል መብት አላቸው የሚለው በቤተሰብ ህግ አዋጅ የአማራ ክልለ የቤተብ ህግ አንቀጽ ተፈፃሚ እንዲሆኑ ተደርጓልበአጠቃላይ ግላዊ ግንኙነትን በተመለከተ እርስ በርሳቸው የመከባበርየመተጋገዝና የመደጋገፍ በቤተሰብ አመራር ረገድ እኩል መብት መኖር አብሮ መኖርና የሚኖሩበትን ስፍራ በጋራ የመወሰን ውጤት ይኖረዋል ጋብቻ በንብረት በኩል ስለሚኖረው ውጤት ርህኘ ቨር ጋብቻ በንብረት በኩል ስለሚኖረው ውጤት በአማራ ክልለ የቤተሰብ ህግ ከአንቀጽ ተደንግጐ የሚገኛ ሲሆን በነዚህ ድንጋጌ ውስጥ የባልና ሚስት የግል ንብረት የባልናሚስት የጋራ ፃብት እንዲሁም የባልና ሚስት የጋራ ስምምነት ስለሚጠይቁ ጉዳዬች ከዚህ በታች አንድ በአንድ ለማሳየት ተሞክራል ሀ የባልና ሚስት የግል ንብረት ሀሀቨ ዐ ባልና ሚስት ጋብቻቸውን በሚፈጽሙበት ጊዜ በየግላቸው የነበሩዋቸውን ንብረቶች ወይም ከጋብቻ በኋላ በውርስ ወይም በስጦታ በየግላቸው ያገኙዋቸው ንብረቶች የግል ንብረታቸው ሆነው ይቀራሉ ከተጋቡም በኋላ አንደኛው የግል ሀብቱ በሆነ ንብረት በለውጥ ያገኘው በግል ገንዘቡ የገዛው ወይም የግል ንብረቱን ሸጦ የሚያገኘው ገንዘብ የግል ሀብቱ ይሆናል ከጋብቻ በኋላ ቢሆንም በግል ሀብቱ በሆነው ንብረት በለውጥ የሚያገኛቸው የግል ሀብቱ የሚሆነው የግል እንዲባልለት ጥያቄ በማቅረብ ፍርድ ቤቱ ተቀብሉ ሲያጸድቀው ብቻ ይሆናል የግል ሀብትን በማስተዳደር ረገድ የክልሉን የቤተሰብ ህግ አንቀጽ ድንጋጌ ስንመለከት እያንዳንዱ ተጋቢ የግል ሀብቱን ራሱ ለማስተዳደርና ገቢውንም ለመቀበል የሚችልና የግል ሀብቱን ራሱ ሊያዝበት ነፃነት እንዳለው መገንዘብ ያስፈልጋል በሌላ በኩል ከባልና ሚስት አንደኛው ወገን የሌላውን ተጋቢ የግል ሀብት በሙሉ ወይም በከፊል እንዲያስተዳድርለት እና እንዳስፈላጊነቱም እንዲያዝበት በጋብቻ ውላቸው ሊወስኑ የሚችሉ መሆኑን ንብረት የማስተዳደር ስልጣን የተሰጠውም ተጋቢ ሲጠየቅ ዓመታዊ የሂሳብ ሪፖርት ማቅረብእንዳለበት ግዴታ ተጥሉበታል የዚህ ድንጋጌ አሰገዳጅ መሆን በዋነኛነት ሃብትን በተሻለ መንገድ ማስተዳደር የሚችል አካል በአግባቡ እንዲያስተዳድር አድል የሚሠጥና ስላከናወነው ተግባር የኢፊድሪ ህገ መንግስት አንቀጽ በወቅቱ ሪፖርትማቅረቡ አንደኛው ወገን ሀብቱ ስላለበት ደረጃ ለመከታተልና ለመቆጣጠር አድል ስለሚሠጠው ነው የባልና ሚስት የጋራ ፃብት ርአበከ ዐከነ ዐ የባልና ሚስት የጋራ ሀብት የሚባሉት ተጋቢዎች ከግል ጥረታቸውና ከግል ወይም ከጋራ ንብረታቸው የሚያገኙዋቸው ገቢዎች ሁሉ የጋራ ሀብቶቻቸው ይሆናልይህ እንደተጠቀሰ ሆኖ አንደኛው ተጋቢ የግል ሀብት ነው ካልተባለ በስተቀር ባልና ሚስቱ ከተጋቡ በኋላ በአንድነት የሚገኝ ንብረት ሁሉ የጋራ ሀብት ክፍል እንደሚሆን በሌላም በኩል በስጦታው ወይም በኑዛዜ ቃል በሌላ አኳኋን ካልተመለከተ በስተቀር በስጦታ ወይም በኑዛዜ ለተጋቢዎች የተሰጧቸው ንብረቶች ሁሉ የጋራ ሀብቶቻቸው እንደሚሆኑ የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ ን በመመልከት መረዳት ይቻላል ይህን አንቀፅ በአምስት መሰረታዊ ክፍሎች ከፍሎ መመልከት ይቻላል አንደኛው ከግል ጥረታቸው ተጋቢዎች የሚያገኛቸው ገቢዎች ናቸውበተሻረው የቤተሰብ ህግ የባልና ሚስት ደመወዝና ገቢ ዛብት ይሆናል የሚል ነበርይሁን አንጅ ሁለቱን መለዬት የማይቻል ከመሆኑም በላይ እነዚህ ሁለት ቃላት ለመተርጐም ችግር ሲፈጠር የኖረ መሆኑን መገንዘብ ይቻላል ምክንያቱም ደመወዝ የሚለው ቃል በራሱ በቅጥር የሚገኝን ገቢ ብቻ የሚያመለክት ሲሆን ተጋቢዎች በጋብቻ ውስጥ በሚኖሩበት ወቅት ከቅጥር በመለስ ልዩ ልዩ የገቢ ምንጮች ሊኖራቸው ይችላሉ ስለዚህ ደመወዝ የሚውለውን ጠባብ አገላለጽ በመተው ከግል ጥረት የሚገኙት ማንኛውንም ገቢ የጋራ ንብረት እንደሚሆን በሚገልጽ መልኩማስቀመጥ ተመራጭ ሆኗል ሁለተኛው የጋራ ንብረት በመባል የተገለጸው ደግሞ ከግል ወይም ከጋራ ንብረት የሚገኝ ገቢ ነው የግል ንብረት በተመለከተ ከላይ ተመልክተናል እነደዚህ ካሉ ንብረቶች የሚገኙ ገቢዎች የጋራ ሲሆኑ በዚህ ጉዳይ የግል ንብረት የሚባለው የእቃው አካል ብቻ መሆኑ ልብ ሊባል ይገባል በሶስተኛው ደረጃ ደግሞ በአማራ ክልል የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ እና በኢፊድሪ የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ መሠረት በግብይት የተገኘ ሀብት በፍርድ ቤት የግል እንዲባልለት ተገቢውን ጥያቄ ማቅረብ እንዳለበት ተመልክተናል ይህንን እስኪያደርግ ድረስ ግን ንብረቱ የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ የጋራ እንደሚሆን በኢፊድሪ የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ አንቀጽ እና በአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ ተደንግጓል ስለዚህ አንዱ የግል ንብረት ወደ ጋራ ሀብትነት ሊቀየር የሚችልበት አንዱና ዋነኛው አጋጣሚ በዚህ ንብረት ባለ ሀብቱ የተገበያዩበት ሲሆንና ከግብይት በኋላ የግል ሀብቱ ሆኖ አንዲቀጥል ለፍርድ ቤት ጥያቄ ያላቀረበ እንደሆነ ነው በአራተኛ ደረጃ የጋራ ተጋቢዎች በጋራ የተደረገላቸው ስጦታ ነው ስጦታ ለተጋቢዎች በግላቸው ሊደረግ እንደሚችል ሁሉ በጋራ ተጠቃሚ የተደረጉበት ስጦታ ሊኖር ይችላል ይህ ደግሞ በክልሉ የቤተሰብ ህግ አንቀጽ ላይ መመልከት እንደሚቻለው የጋራ ሀብት ክፍል ይሆናል በአምስተኛ ደረጃ የጋራ ሀብት ደግሞ ባልና ሚስት በጋራ የተደረገላቸው የነዛዜ ተጠቃሚነት የተደረገበት ንብረት ነው በዚህ በጋራ የነዛዜ ተጠቃሚ በመሆን የጋራ ንብረት ሊመሠረት ይችላል የተጋቢዎች የጋራ ስምምነት የሚጠይቁ ጉዳዮች የጋራ ሀብቶች የሚተዳደሩት በጋራ ሲሆን ከባልና ሚስት አንዱ የጋራ ሀብቱን እንዲያስተዳድር ግልጽ ስምምነት ማድረግ ይችላል ነገር ግን የሁለቱ ተጋቢዎች ስምምነትን የሚጠይቁ የህግ ድጋጌዎች አሉ የእነዚህም ዓላማ የጋራ የሆነውን ንብረት ከተጋቢዎች አንዱ ያለ ሌላኛው ፈቃድ በፈለገው መጠንና ጊዜ ለሌሎች ሶስተኛ ወገኖች አሳልፎ እንዳይሰጥ ወይም መብት አንዲያገኙ እንዳያደርግ ለመከልከል ነው እነርሱም የጋራ የሆነ የማይንቀሣቀስ ንብረትን ለመሸጥ ለመለወጥ በመያዣያ በዋስትና ለመስጠት በማንኛውም ሁኔታ ሌሎች ሰዎች መብት እንዲኖራቸው ማድረግ ዋጋቸው ከብር አምስት መቶ በላይ የሆነ የሚንቀሣቀስ የጋራ ንብረቶችን የገንዘብ ሰነዶችን ለመሸጥ ለመለወጥ በመያዣ በዋስትና ለመስጠት ወይም በሌላ በማንኛውም ሁኔታ ለማስተላለፍ ከብር አንድ መቶ በላይ ዋጋ ያለውን የጋራ ንብረት ወይም ገንዘብ ለሌላ ሰው በስጦታ ለማስተላለፍ ሁ ከብር አምስት መቶ በላይ ለመበደር ወይም ለማበደር ወይም በሌላ ሰው ዋስ ለመሆን የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ ከዚህ በላይ የተጠቀሱት ነጥቦች በአማራ ክልለ የቤተሰብ ህግ አንቀጽ መሠረት ባል ወይም ሜስት እንደፈለጉ የሚያደርጉት ተግባሮች ሣይሆኑ የጋራ ስምምነት ላይ ተመሥርተው የሚፈጸሙ ይሆናሉ የተጋቢዎች የጋራ ስምምነት አለመኖር ስለሚያስከትለው ውጤት የተጋቢዎችን የጋራ ስምምነት በሚጠይቅ ጉዳዩች ላይ አንደኛው ተጋቢ ባለመክበር የውል ግዴታ ገብቶ የተገኘ እንደሆነ ሌላኛው ተጋቢ ለፍርድ ቤት በሚያቀርበው ጥያቄ ግዴታው ሊፈርስ ይችላል ግዴታው አንዲፈርስ የሚያቀርበው ጥያቄ ጠያቂው ወገን ግዴታው እንዲፈርስ የሚቀርበው ጥያቄ ጠያቂው ወገን ግዴታው መገባቱን ከአወቀበት ጊዜ ጀምሮ ከስድስት ወር በኃላ ወይምበሌላ በማንኛውም ሁኔታ ግዴታው ከተገባ ከሁለት ዓመት በኃላ ሊቀርብ አይችልም የነዚህ ድንጋጌዎቹ መጣስ የራሱ ውጤት ይኖራዋል ማለት ነው የህጉ አላማም በአንድ ወገን የተጋቢዎችን ኢኮኖሚያዊ አቅም በሚያናጋ መልኩ መሠረታዊ የሆኑ ውሎች በአንድ ተጋቢ ውሳኔ ብቻ እንዳይገቡ መካላከል ነውበዚህም ተጋቢዎች በጋራ አስበውና ተስማምተው እንዲህ ያለ የውል ግዴታዎች ውስጥ እንዲገቡ ለጋራ ጥቅማቸው የሚበጅ ከሆነ ደግሞ አንዲተውት ያስችላቸዋል በሌላ በኩል ደግሞ ለቤተሰብ ጥቅም ሲባል ብቻ ወደ ግብይቱ የገባን ሦስተኛ ወገን ጥቅምም አላግባብ መገደቡና በግብይቶች ላይ አመኔታ አንደይኖር ማድረጉንም ህጉ የሚቀበለው አይደለም ስለሆነም ለቤተሰብ ጥቅም ሲባል ስምምነቱን ያልገለፀው ተጋቢ ውሉ እንዲፈርስለት መጠየቅ የሚችል ቢሆንም ለግብይት ደህንነት ርቨ ዐ ከርከሀ ሲባል ደግሞ ቢያንስ በስድስት ወር ውስጥ አለበለዚያ ደግሞ ውሉ በተደረገ በሁለት አመት ውስጥ ጥያቄው ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል በሚል አስቀምጧል የስድስት ወሩ ጊዜ ገደብ የሚሠራው ይፍረሰልኝ ባዩ ተጋቢ የግዴታውን መገባት ከአወቀበት ጊዜ አንስቶ ሲሆን ያላወቀው ቢሆንም እንኳ ከውሉ መደረግ በኋላ ሁለት ዓመት ከሆነ ግን ይርጋው ፍፁም ይሆናል ማለት ነው ስልሆነም የክልሉም ሆነ የኢፌድሪ የቤተሰብ ህግ በዚህ መልኩ የቤተሰብን የኢኮኖሚ ጥቅም ከግብይት ደህንነት ጋር በማቻቻል እንዲቀረጽ የተደረገ ቢሆንም አዚህ ላይ አስቸጋሪ ሆኖ የሚታየው ነገር አንደኛው የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ ። የአማራ ክልለ የቤተሰብ ህግ አንቀጽ አና የኢፌድሪ የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ አንቀጽ መ አቶ መሀሪ ረዳኢ የተሻሻለውን የቤተሰብ ህግ ለመገንዘብ የሚረዱ አንዳንድ ነጥቦች ቅፅ አንድ ገጽ ተጋቢ ግዴታው መገባቱን ከሁለት ዓመት በኃላ ቢያውቅ መብቱ ተገድቦ መቅረት አለበት ወይ የሚለው ነው በክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ የጋራ ሃብትን በጋራ ማስተዳዳር እንደለባቸው ተገልፆል የፍታብሄር ህግ አንቀጽ ላይ ግን ባል ብቸኛ የጋራ ንብረት አስተዳደሪ ነበር ይህ በመሆኑም ለዚህስልጣነኑ ልዩ ሁኔታ ዩዩ«ርጩዌጩከ ማስቀመጥ በማስፈለጉ አንቀጽ በዝርዝር የባልና ስምምነት ብቻውን በቂ የማይሆንበትን ተግባራት አስቀምጧል አሁን ግን ከልና ሚስት የጋራ አስተዳደሪ በሆነብትና አንደኛው ወገን ከውክልና ስልጣን በመነጨ ካልሆነ በቀር ብቻውን ማናቸውንም ተግባራት ሊያከናውን እንደማይችል በተገለፀበት ሁኔታ የአንቀጽ አስፈላጊነት ምኑ ላይ ነው የሚለው አከራካሪ ነው አዚህ ላይ በአግባቡ መታየት ያለበት የውክልና ስልጣኑ ቢኖርም ብቻውንሊያደርጋቸው የማይችሉ ተግባሮች ናቸው ከተባለ ከመነሻው የውክልና ስልጣን የመሰጠት አላማ የሚጋፋ ከመሆኑም በተጨማሪ በተለያየ የችሎታ ማጣቶች ምክንያት ፈቃዱን ሊሠጥ ያልቻለ ተጋቢ ከትዳር የተገኘ የጋራ ሀብት አስተዳደርን ፍፁም የሚገድብ ይሆናል የህጉም አላማ ይህንን ማድረግ ስላልሆነ በጥሞና ማጤኑ አግባብነት ይኖረዋል ስለ ባልና ሚስት ዕዳ በአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ የባልና ሚስት ዕዳና ለትዳር ጥቅም እንደተደረጉ የሚቆጠሩ አዳዎች የሚመለከት ድንጋጌዎች ሠፍሮ እናገኛለን የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ አና ድንጋጌዎችን ስንመለከት በግልጽ የግል ዕዳ ምን እንደሆነ የተቀመጠ መመዘኛ ባይኖርም ለጋራ ዕዳ የተገለፀውን መነሻ በማድረግ ስለ ግል ዕዳ ምንነት መረዳት ይቻላል የጋራ ዕዳ የሚባለው ለቤተሰብ ጥቅም የተገባ ዕዳ ሲሆን ይህም የራሱ ትርጉም ስለሚሻ በአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ ላይ መነሻ የሚሆኑ ዝርዝር ነጥቦች ተቀምጠዋል ስለሆነም የግል እዳ የሚባለው ከእነዚህ ውጭ ያለው ዕዳ በሙሉ እንደሆነ መረዳት አያዳግትም የጋራ ዕዳ በቅድሚያ የሚጠየቀው ከጋራ ሀብት እንዲሆን ተደርጓል ወደ ተጋቢዎች የግል ንብረት የሚኬደው ለጋራ ዕዳ መክፈያ የጋራው ንብረት ባልበቃ ጊዜ ብቻ በመሆኑ ለቤተሰቡ ጥቅም የተገባ ዕዳ ወደ ግል ንብረት ከመፄዱ በፊት በመጀመሪያ ከጋራ ንብረታቸው እንዲጠየቅ ገደብ ጥሏል ስለሆነም አንድ ባለገንዘብ የመብት ጥያቄ ባነሰ ጊዜ ተጋቢዎች በየበኩላቸው የግል ንብረታቸውን እንዳይነካና በጋራ ንብረታቸውም ላይ ብቻ የፍርድ ዝኒ ከማሁ አፈፃፀም እንዲቀጥል የመጠየቅ መብት አላቸው ይህ ድንጋጌ ቢቀመጥም ሙሉ ለሙሉ እስካልከፈሉ ድረስ ግን ዞሮ ዞሮ አእዳው የአንድነትና የነጠላ ባለዕዳዎች ስለሚያደርጋቸው ከየግል ንብረታቸውም ቢሆን የመክፍል ግዴታ ይኖርባቸዋል የግል ዕዳ አከፋፈል በአማራ ክልል የቤተብ ህግ ምን ይመስላል የሚለውን አንስተን ስንመለከት የግል ዕዳ አከፋፈል መጀመሪያ ከግል ንብረት የግል ንብረት እስካልበቃ ድረስ ግን ወደ ጋራ ሀብት ሊፄድ እንደሚችል በግልጽ ተደንግጐ እናገኛለን ፍ ዝኒ ከማሁ ምዕራፍ አምስት ስለ ጋብቻ መፍረስ ጋብቻ በሦስት ልዩ ልዩ አይነት ስርአቶች አማካኝነት ሊፈፀም እንደሚችል ከዚህ በፊት በተገለፁት ክፍሎች አይተናል እነርሱም በሃይማኖት ስርዓት መሠረት የሚፈፅም ጋብቻ በባህል ስርዓት መሰርት የሚፈፅም ጋብቻ እና በክብር መዝገብ ሹም ፊት የሚፈፀም ጋብቻ ነው በእንደዚህ አይነት የተፈፀመ የአንድ ወንድና እና የአንዲት ሴት ጥምረት ወይም ጋብቻ ዘላለማዊ አንደሆነ ቢታሰብም ይህ ጥምረት በተለያየ ምክንያቶች እንዲቋረጥ ግድ የሚሆንበት አጋጣሚ ሰፊ ነው በህጉ አውቅና የተሰጣቸው ጋብቻ የሚፈርስበት ምክንያቶች ሦስት ናቸው አነርሱም ከተጋቢዎች አንዱ ሲሞት ጋብቻው መሟላት ያለበት ነገሮች ሳይሟላ ቀርቶ ፍርድ ቤት ጋብቻውን ፈራሽ ሲለው እና ፍቺ ናቸው ይህም በአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ መሠረት ተዘርዝሮ እናገኛለንኝ አዚህ ላይ በትኩረት መታየት ያለበት ጉዳይ ለጋብቻ መፍረስ በምክንያትነት ሊያገለገሉ የሚችሉ ሁኔታዎች ጋብቻው በማንኛውም አይነት ስርዓት የተከናወነ ቢሆንም ተፈፃሚ መሆናቸውን ነው ጋብቻ የሚፈፀምበት ስርዓት የተለያየ ይሁን አንጅ በማናቸውም አይነት ስርዓት የተፈጸመ ጋብቻ በህግ ፊት ያለው ውጤት አንድ ነው በአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ መሰረት ከዚህ በመቀጠል የጋብቻ መፍረሻ ምክንያቶችን እንመልከት ከተጋቢዎች አንዱ መሞት ወይም በፍርድ ቤት የመጥፋት ውሳኔ መወሰን ከተጋቢዎች አንዱ ማለትም ባል ወይም ሚስት አንዳቸው የሞቱ እንደሆነ ትዳሩ በዚሁ ሰው ሞት ምክንያት ይፈርሳል በሌላ ሁኔታ ጋብቻ የሚፈርስበት ምክንያት ከተጋቢዎች የአንዱ መጥፋት ነው በተሻሻለው የኢፌድሪ የቤተስብ ህግ አንቀጽ እና በአማራ ብፄራዊ ክልላዊ መንግስት የቤተስብ ህግ አንቀጽ የተመለከትን እንደሆነ ልክ አንደሞት ሁሉ የአንዱ ተጋቢ በፍርድ ቤት የመጥፋት ውሳኔ መሰጠት ጋብቻውን ወዲያውኑ ያፈርሰዋል በመሆኑም በህይውት ያለው ተጋቢ የባለቤቱን መጥፋት ወይም መሞት በምክንያትነት ይዞ ጋብቻው ይፍረስልኝ የሚል ጥያቄ ለፍርድ ቤት ማቅረብ አይጠበቅበትም ማለት ነው የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ ጋብቻ ለመፈፀም መሟላት ካለባቸው ሁኔታዎች አንዱ በመጣሱ ምክንያት በህግ መሠረት ጋብቻው እንደፈርስ ሲወሠን ጋብቻ ከመፈፀሙ በፊት ተጋቢዎች በህጉ የተደነገገውን አነስተኛ ዕድሜ ማሟላት አለባቸው ይህ የዕድሜ መሰፈርት በአማራ ብፄራዊ ክልለ መንግስት የቤተሰብ ህግ እና በኢፌድሪ በተሻሻለው የቤተሰብ ህግ ለሁለቱም ዓታዎች የተፈቀደው አነስተኛ ፅድሜ ገደብ ማሟላት ይጠበቅባቸዋል ይህ ሳይሆን ቀርቶ ጋብቻው ተፈጽሞ ቢገኝ በዐቃቤ ህግ ወይም ያገባኛል በሚል በማንኛውም ሰው ለፍርድ ቤት ሲያቀርብ ጋብቻውን ሊያፈርሰው ይችላል በሌላ በኩል ጋብቻ ከመፈፀሙ በፊት መሞላት ያለባቸው በርካታ ጉዳዮች ውስጥ በስጋና በጋብቻ ዘመዳሞች መካከል ጋብቻ መፈፀም እንደማይቻል በጋብቻ ላይ ጋብቻ መፈፀም የተከለከለ መሆኑን እንዲሁም በማሳሳትና በሃይል አስገድዶ ጋብቻ መፈፅም በህጉ በግልፅ የተከለከለ መሆኑን መገንዘብ ያስፈልጋል ከዚህ በላይ የተጠቀሥት ነጥቦች ተጥሰው ጋብቻ ተፈጽሞ ሲገኝ ጋብቻውን ለማፍረስ እንደ አንድ ምክንያት ከመሆኑም በላይ የወንጀል ፃላፊነትንም ያስከትላል የፍቺ ውሳኔ ተጋቢዎች ጋብቻውን ወዲያውኑ ፈቅደው የገቡበት ቢሆንም በተለያየ ምክንያት አብረው የመኖሩን ሂደት ማቋረጥ ሊፈልጉ ይችላሉ ይህ የጋብቻ ህይወት የማቋረጡን ሁኔታ ፍቺ ብለን እንጠራዋለን ብላክስ ሎው ዲክሽነሪ የተባለ የህግ መዝገብ ቃላት የፍቺን ትርጉም ሲያስቀምጥ ሠቫዐር ከ ከ በከ ከበ አእየፀ ዩርሯፎበ ከሃ ከፀ ዐጧበወበፀቧቪ ዐ በፀርዩፀ ዐ ርዐሀቪ ከበ ፀከፎ ከዐሃ በዐከ ከፀ ኪ ዐ ፀር ርዐኽርበ ከ ከክ ዐየ ከ ሀሸቨ ይህም ሲተረጐም ፍቺ ማለት በአንድ ወንድ እና በአዲት ሴት መካከል ያለው የጋብቻ ግኑኝነት በፍርድ ቤት አማካኝነት በአጠቃለይ የሚቋረጥበት ወይም በመካከላቸው ያለው አብሮ የመኖር ግዴታ የሚቀርበት ሁኔታ ነው ከዚሁ በላይ በተጠቀሰው ትርጉም መሠረት ፍቺ የሚወሰነው በፍርድ ቤት ነው ከዚህ ላይ አብሮ መታየት ያለበት ፍቺ ሁለት አይነት ውጤቶች ያሉት መሆኑንና ይኸውም ጋብቻን ከነፍፃሜው ማፍረስ ወይመ ጋብቻን ከሚያስከትላቸው ግዴታዎቹ መካከል የሆነውን አብሮ የግርጌ ማስታወሻ ቁጥር ገጽ ዝኒ ከማሁ ገጽ የመኖር ግዴታ ርከክከፎ ማስቀረት ናቸው ሁለተኛው አይነት የፍቺ ውጤት ጋብቻ ዘለአለማዊ ነው ከሞት ውጭ ተጋቢዎችን የሚለያቸው የለም ከሚሉት አስተሳሰብ የመነጨ ነው ከዚህ ቀደም የተሻረው የቤተብ ህግ ፍቺ የሚፈቀድበትን ሁኔታዎች አስቀምጦ እአናገኛለን በዚህ ህግ መሠረት ተጋቢዎች ፍቺን ሲጠይቁ ምክንያት ማቅረብ ሲጠበቅባቸው ምክንያቶችንም ከባድ እና ቀላል ተብለው የተከፋፋሉ ሲሆን የዚህም መከፋፋል በዋነኛነት የሚወሰንበትን የጊዜ ገደብ ከመወሰን አንፃር ነው ለፍቺ የቀረበው ምክንያት ከባድ ከሆነ ጥያቄው በቀረበ በአንድ ወር ውስጥ የመፋታቱ ውሳኔ መሠጠት ያለበት ሲሆን ለፍቺ የቀረበው ምክንያት ቀላል ከሆነ ዳኞች ውሳኔያቸውን ጥያቄው ከቀረበላቸው ቀን አንሰቶ በአንድ አመት ውስጥ የመፋታት ውሳኔን ይሠጣሉ የፍትዛብሄፄር ህግ አንቀጽ እና መሠረትነኔ በሌላ በኩል የተጋቢዎችን ስምምነት በሚኖርበት ጊዜ ግን ይህ የአንድ አመት የውሳኔ መስጫ የገዜ ገደብ ወደ አምስት አመት ሊራዘም እንደሚችል የፍትፃብሔር ህጉ አንቀጽ ያስረዳል እዚህ ላይ መስተዋል ያለበት ጉዳይ ፍቺውን የጠየቀው በአንደኛው ተጋቢ ወገን ከባድ ጥፋት የተነሳ ከሆነ ወይም ከባድ ባልሆነ ምክንያት የሆነ እንደሆነ ፍቺ ጠያቂው ወገን በንብረት ክፍፍል ወቅት ቅጣት ይጣልበታል በመሆኑም ተጋቢዎች በመካከላቸው አለመግባባት ቢኖርም ወይም አንደኛው ጥፋት ኖሮበት ሌላኛው ይህንን የሚያረጋግጥበት ማስረጃ ከሌለው በንብረት ላለመቀጣት ብቻ ፍች እየፈለጉ አብረው አንዲኖሩ የሚያደርግ ነበር የአማራ ክልላዊ መንግስት የቤተሰብ ህግም ይሁን የተሻሻለው የፌደራል የቤተሰብ ህግጋት በፍታብሄር ህጉ ውስጥ የተቀመጠውን ጋብቻን ምክንያት በማቅረብ የማፍረስ ስርዓት በማሻሻል ፍቺ ጥፋትን መሠረት ያላደረገ ከ በክርርሾዖሾ እና ምክንያት የማያስፈልገው ክከዐከ ወ ኳሃ እ ከ ፀ እንደሆነ አድርገውታል በአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ አና የኢፌድሪ የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ አንቀጽ ሃ መሠረት ጋብቻ በፍች እንዲፈርስ ለመወሰን የሚችለው በሁለት አይነት ሁኔታ ነው የመጀመሪያው ባልና ሚስት በስምምነት ለመፋታት ሲወስኑና ይህንኑ ለፍርድ ቤት አቅርበው ውሳኔያቸውን ተቀባይነት ሲያገኝ ሲሆን ሁለተኛው መንገድ ደግሞ ከተጋቢዎች አንዱ ወይም ሁለት ተጋቢዎች በአንድነት ጋብቻቸው በፍቺ እንዲፈርስ ለፍርድ ቤት ጥያቄ ሲያቀርቡ ነው በአጠቃላይ ሁለት አይነት የፍቺ መጠየቂያ መንግዶች አሉ ከዚህ በታች አንድ በአንድ አእንመልከት በስምምነት ስለመፋታት ሀሀከዐ በከር ከሃ ሀ ር ተጋቢዎች በስምምነት ለመፋታት ከፈለጉ ባልና ሚስት በስምምነት ለመፋታት ሁለቱም በጋራ መወሰን ይችላሉ የፍቺ ስምምነታቸውና ፍቺው የሚያስከትለውን ውጤት በጽሁፍ አድርገው ፍቺው እንዲጸድቅ ለፍቤት ማቅረብ ይኖርባቸዋል በስምምነት መፋታት የሚቻል ቢሆንም ነገር ግን ከተጋቡ ስድስት ወር ያልሞላቸው ባልና ሚስት በስምምነት ለመፋታት አይፈቀድላቸውም በሌላ በኩል ግን በስምምነት ለመፍታት የወሠኑ ባልና ሚስቶች ለመፍታት የወሥኑበትን ምክንያት እንዲገልጽ አይገደዱም ሁ ጋብቻ በሕብረተሰቡም ሆነ በመንግሥት ከፍተኛ ጥበቃ የሚደረግለት ተቋም በመሆኑ ፍርድ ቤት በስምምነት የመፍታት ጥያቄ ቀርቧል በሚል ምክንያት ብቻ ፍቺው እንዲፈጸም የአብክመ የቤተሰብ ሕግ አያበረታታም በመሆኑም የመፋታት ጥያቄው ሲቀርብለት ባልና ሚስት በተናጠል አልያም በአንድ ላይ በማስቀረብ ያወያያቸዋል በተጨማሪም የመፋታት ፃዛሣባቸውን እንዲቀይሩ ይጠይቃቸዋል ባልና ሚስት የመፋታት ዛሳባቸውን የማይለውጡ መሆናቸውን ከገለጹም ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን በጥሞና በአጽንኦት አንዲያስቡበት ከሶስት ወር የማይበልጥ የማሰላሰያ ጊዜ ህበ ሊሰጣቸው እንደሚችልና ፍላጐታቸውን መሠረት ያደረገ አግባቢ ሽማግሌዎችን በመሰየም ሊያሰናብታቻው እንደሚችል በሕጉ ተደንግጐ እናገኘዋለንኞ የማሰላሰያ ጊዜውን የመስጠት አላማው ከመጀመሪያው ባልተለየ ሁኔታ ተጋቢዎቹ ሀሳባቸውን የመለወጥ አዝማሚያ ካላቸው በጊዜው እንዲጠቀሙበት የፍቺ ሀሳባቸውን እንዲያነሱ ነው ይህ ሁሉ ተደርጐ ባልና ሚስት ለመፋታት የወሰኑ ከሆኑ ግን ፍቤቱ ፈቃዳቸውን በነጻ የሰጡ መሆኑን እንዲሁም ስምምነቱ ከሕግና ከሞራል ጋር የማይቃረን መሆኑን ሲያምን የፍቺ ስምምነቱንና ስለፍቺ ውጤት ባልና ሚስቱ ያደረጉትን ስምምነት ያጸድቃል ይሁን እንጅ የተደረገው ስምምነት የልጆቻቸውን ደህንንትና ጥቅም በበቂ ሁኔታ የማያስጠብቅ ወይም የአንደኛውን ተጋቢ ወገን ጥቅም የሚጎዳ ሆኖ ካገኘ ፍቤቱ የፍቺውን ስምምነት ብቻ በማጽደቅ የፍቺውን ውጤት በተመለከተ ጉድለቶቹ እንዲስተካከሉ ተገቢ መስሎ የታየውን ውሣኔ አለያም ትእዛዝ ይሰጣል እዚህ ላይ በብዙ ስዎች የሚነሳው ትችት ያለ ምክንያት በስምምነት ፍችን የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ መፍቀድ ፍቺን ያበረታታል ይህ ደግሞ ህገመንግስቱ የሚያደርገውን የቤተሰብ ጥበቃ የቤተሰብ ህግ ድንጋጌዎች ይጥሳሉ የሚል ነው የፍቺ ጥያቄ በመቅረቡ ምክንያት ስለሚወሰን ፍቺ ከከእ ዐ ሰከኩር ከፍ ብለን በስምምነት የሚደረግ ፍቺ ባልና ሚስት ለፍቺው ፈቃዳቸውን መግለጻቸው የሚጠበቅ ሲሆን አሁን ልናይ በፈለግነው ጉዳይ ግን ፍቺውን የሚፈልገውና የጠየቀው ባል ወይም ሚስት በተናጠል ሊሆን ይችላል በነገራችን ላይ በዚህም ጊዜ ፍቺውን የሚፈልጉት ባልና ሚስት ሊሆኑ ይችላሉ ይሁን እንጅ ስለፍቺው አንጅ ስለውጤቱ የሚያደርጉት ስምምነት አይኖርም ስለሆነም የፍርድ ቤቶች ተግባር የባልና ሚስት የፍቺ ስምምነት ማጽደቅ ብቻ ሳይሆን ከዚያም ባሻገር በባልና ሚስት በአስታራቂ ሽማግሌዎች በመታገዝ ትዳሩን ወደነበረበት ሁኔታ መመለስ ካልተሳካም ፍቺውንና የሚያስከትለውን ውጤት መወሰን ይሆናል ፍቤቱ ፍቺውንና የሚያስከትለውን ውጤት ከመወሰኑ በፊት ባልና ሚስት አለመግባባታቸውን በስምምነት ለመፍታት የሚችሉበትን ሁኔታ መፍጠር እንዲችሉ ያግባቸዋልመግባባት የማይችሉም ከሆነ ከፍቤት እራሳቸው በሚመርጧቸው ሽማግሌዎች አማኝነት ጉዳያቸውን በርቅ እንዲጨርሱ ሊጠይቃቸው ይችላል ይህም ካልተሳካ አሁንም ጉዳዩ በጥሞና እንዲያስቡበት ከሶስት ወር የማይበልጥ የማሰላሰያ ጊዜ በመወሰን ያሰናብታቸዋል ፍቤቱ ከላይ የተጠቀሱትን ጥረቶች አድርጎ ውጤት ያልተገኘ አንደሆነ የሽማግሌዎቹ ሪፖርት እንደደረሰው አለያም የተወሰነው የማሰላሰያ ጊዜ ካበቃበት ቀን ጀምሮ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ የፍቺ ውሳኔ ይሰጣል ፍቤቱ የፍቺ ውሳኔ በሚሰጥበት ጊዜ ባልና ሚስት ስለሚተዳደሩበትና ስለሚኖሩበት ሁኔታ ስለልጆቻቸውአጠባበቅስለሚኖሩበት ስፍራና ስለአኗኗራቸው በተጨማሪም ስለንብረታቸው አስተዳደር ተገቢ ነው ያለውን ትዕዛዝ ይሰጣል ከባልና ሚስት ያንዳቸው ከጋራ መኖሪያቸው መውጣት የግድ አስፈላጊ ሆኖ በሚገኝበት ጊዜ የጋራ መኖሪያቸውን ለቆ ቢወጣ የባሰ ጉዳት የሚደርስበትን በመለያየትና የልጆቻቸውን ጥቅም ለማስጠበቅ አመች የሚሆነው ሁኔታ ሁሉ ፍርድ ቤቱ ትእዛዝ በሚሰጥበት ጊዜ ከግምት ውስጥ በማስገባት ይኖርበታልሻ በሌላ በኩልም ጥያቄ በመቅረቡ ምክንያት ስለሚወሰን ፍቺ ፍቤቱ ጋብቻውን በፍቺ ያፈረሰው እንደሆነ ፍቺው ሰለሚያስከትለው ውጤት ባልና ሚስት እንዲስማሙ ይጠይቃቸዋልለመስማማት ያልፈለጉ ወይም ስምምነት ላይ መድረስ ካልቻሉ ግን ፍቤቱ መ የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ ከአንቀጽ የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ አመች መስሎ በሚታየው በማናቸውም ዘዴ የፍቹን ውጤት ይወሰናል ከዚህ ባሻገር የፍቺ ውጤት በስምምነት ወይም በሽማግሌዎች ወይም በባለሙያዎች በሚወሰንበት ጊዜ ውሣኔው ሕጋዊ ተፈጻሚነት አንዲኖረው ለፍርድ ቤት መቅረብና ተቀባይነት ማግኘት ይኖርበታል በነገራችን ላይ ፍቤት ፍቺውን አስቀድሞበመወሠን ውጤቱን በተመለከተ የሚሰጠውን ውሣኔ አንደነገሩ ሁኔታ ከፍቺው በኋላ ከስድስት ወር ላልበለጠ ጊዜ ሊያዘገየው አንደሚችል በአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ ተደንግጓል እንዲሁም ፍቤቱ ለፍትሕ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘውበሌላው ተጋቢ ላይ ለደረሰው ጉዳት በዳዩ ተመጣጣኝ የሆነ ካሣ እንዲከፍል ሊወስን አንደሚችል ልብ ሊባል ይገባል የባልና ሚስትን ሀብት ስለማጣራት በባልና ሚስት መካከል ያለው ትዳር በፍርድ ቤት በተሰጠ ወይም በፀደቀ ፍቺ ከተወሰነ በላ የነዚሁ ባለትዳሮች ሀብት በሁለት አይነት መንገድ ሊጣራ ይችላል የመጀመሪያው በስምምነት የሚደረገው የሀብት ማጣራት ሲሆን ሁለተኛው በህግ መሠረት የሚደረገው የሀብት ማጣራት ነው በስምምነት የሚደረግ የሀብት ማጣራት ብከክ ከሃ ላ ኗሸዩአበበህ ስለጋብቻ ውል በዚህ ውል ውስጥ ተጋቢዎች አስቀድመው ጋብቻውንብረታቸውን አስመልክቶ ስለሚኖረው ውጤት አና ስለንብረት አስተዳደራቸውን አስመልክተው እንደሚያስቀምጡ ከላይ ተገልፃልይህ ውል ካለና ህጋዊ ከሆነ በፍቺ ወቅት የሀብት ማጣራቱን አስመልክቶ ትልቅ ሚና ይኖረዋል ነገር ግን ተጋቢዎች ጋብቻቸውን ሲፈጽሙ የጋብቻ ውል ካልፈፀሙ ወይም ህጋዊ ካልሆነ ወይም የሀብት ማጣራቱን አስመልክቶ አግባብነት ያላቸውን ድንጋጌዎች ያላካተተ ከሆነ ባልና ሚስት ከፍቺው በኋላ የጋብቻውን ውጤት አስመልክተው ሊስማሙ ይችትላሉ ከዚህ በላይ እንደተገለፀው ፍርድ ቤቱ ፍቺ ሲወስን የፍቺ ውጤቱን አስመልክቶ ተጋቢዎች አንዲስማሙ እድል ይሰጣቸዋል የፌደራሉ የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ አንቀጽ እና የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የቤተሰብ ህግ አንቀጽ ይመለከታልተጋቢዎቹም የሀብት ክፍፍሉን አስመልክተው የተስማሙበትን ሁኔታ ለፍርድ ቤቱ ያቀርባሉ እዚህ ላይ ከጋብቻ ውሉ በተለየ ሁኔታ ከፍቺ በኋላ የሚደረግ የሀብት ማጣራት ወይም ክፍፍል ስምምነት በፍርድ ቤት ሊፀድቅ ይገባዋል ምንም እንኳን ተጋቢዎች በጋብቻ ውል ወይም ከፍቺ በላ በስምምነት የሀብት ክፍፍል ማድረግ ቢችሉም ይህ ስምምነታቸው በህጋችን ካሣ የሚከፈልበትን ስርአት የሚጥስ መሆን የግርጌ ማስታወሻ ቁጥር ገጽ የለበትም ነገሩን ይበልጥ መረዳት ይቻል ዘንድ ለምሳሌ አቶ ጊላ እና ወሮ ወይኒቱ ባልና ሜስት ሲሆኑ በትዳራቸው ወቅት ያፈራቸው በርካታ ንብረት አላቸው። አሳዳሪው አካለ መጠን ያልደረሰውን ልጅ መኖሪያ ቦታ ይወሰናል አካለ መጠን ያልደረሰው ልጅ ያላሳዳሪው ፈቃድ የተመደበለትን መኖሪያ ቦታ ሊተው አይችልም በተለይም አካለ መጠን ያልደረሰው ልጅ የተመደበለትን መኖሪያ ቦታ ትቶ የሄደ እንደሆነ አሳዳሪው ወደ መኖሪያ ቦታው እንዲመለስ ሊያስገድደው የሚችል መሆኑን አንቀፅ ላይ በግልፅ ተደንግጐ እናገኘዋለን ከሞግዚት አስተዳደር ነፃ ስለመውጣት አካለ መጠን ያልደረሰ ልጅ በአማራ ክልል የቤተሰብ ሕግ አንቀፅ ሥር በተመለከተው መሠረት ጋብቻ የፈፀመ እንደሆነ በጋብቻው ምክንያት ብቻ ከሞግዚትነት አስተዳደር ነፃ የሚወጣ መሆኑን አንቀጽ ተደንግጐ የሚገኝ ሲሆን በተለይም ልጁ አካለ መጠን ሲደርስ ወይም ከሞግዚት አስተዳደር ነዓ ይውጣ ሲባል ችሎታ ማጣቱ ቀሪ ሊሆን ይችላል በሌላ በኩል አካለ መጠን ያላደረሰ ልጅ አስራ አራት ዓመት ሲሞላው አሳዳሪው ወይም ምግዚቱ ወይም ያገባኛል የሚል ሰው ከሞግዚት አስተዳደር ነፃ አንዲወጣ በልዩ ሁኔታ መጠየቅ የሚችሉ ሲሆን ፍርድ ቤት ጥያቄውን ሲቀርብለት የልጁን ሁኔታና ከሞግዚት አስተዳደር ነፃ አንዲወጣ የተጠየቀበትን ምክንያት ተመልክቶ ከሞግዚት አስተዳደር ነፃ መሆን ለልጅ የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቅጽ የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቅጽ የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቅጽ የሚጠቅም ሆኖ ካገኝው ጥያቄውን ተቀብሉ የሚፈቅድ ሲሆን ከሞግዚት አስተዳደር ነባ የወጣ ልጅ በህግ ረገድ አካለ መጠን እንደደረሰ ሆኖ ይቆጠራል በአጠቃላይ በክልሉ የቤተሰብ ሕግ ላይ ስለ አሳዳሪነት አና ስለሞግዚት አጂጂምና አሻሻር ሁሉንም ድንጋጌዎች አንድ በአንድ በመመልከት የተሻለ ግንዛቤ መያዝ ይቻላል ወ የአማራ ክልል የቤተሰብ ህግ አንቀጽ ማጠቃለያ ኖና የመፍትሔ ፃዛሳቦች ቤተሰብ የህብረተሰብ የተፈጥሮ መሠረታዊ መነሻ በመሆኑ ከህብረተሰቡና ከመንግስት ጥበቃ ሊደረግለት ይገባል በዚህም መሠረት መንግስት ለቤተሰብ ጥበቃ ሊያደርግለት የሚችልበት መንገድ አንዱና ዋነኛው ቤተሰብ የሚመሠረትበትን ስርዓት የሚደነግግ የቤተሰብ ህግ አውጥቶ ተግባራዊ ማድረግ ሲችል ነው በዚህም መሠረት የአማራ ብፄራዊ ክልላዊ መንግስት የክልሉን የቤተሰብ ህግ አውጥቶተግባራዊ በመሆኑ የጋብቻ አድሜ የደረሱ ወንዶችና ሴቶች በዘር በብፄር በብፄርሰብ ወይም በሃይማኖት ልዩነት ሳይደረግባቸው የማግባትና ቤተሰብ የመመስረት መብት ያላቸው መሆኑን በጋብቻ አፈፃፀም በጋብቻ ዘመንና በፍቺ ጊዜ ተጋቢዎች እኩል የመታየት መብት ያላቸውንያህል በፍች ጊዜም ቢሆን የልጆችን መብትና ጥቅም መከበር አንዳለበት የክልሉ የቤተሰብ ህግ ላይ በግልፅ የተደነገገ ሲሆን በተለይም ጋብቻ በተጋቢዎች ነፃና ሙሉ ፍቃደኝነት ላይ ብቻ የሚመሰረት መሆነ አንደተጠበቀ ሆኖ መሰረታዊ ባልሆነ ምክንያት ቤተሰብ እንዳይበተን ህጉ ጥበቃ ያደርጋል ጋብቻ ፀንቶ ባለበት ሁኔታ በተጋቢዎች መሀል አለመግባባቶች ሲፈጠሩ በተከራካሪዎች ፈቃድ በሃይማኖቶች ወይም በባህላዊ ስርዓቶች ህጐች መሠረት መዳኝት አንደሚችሉ መፈቀዱ የነፃነት መርህ በሰፊውመረጋጋጡን የሚያመላክት ነው በ ዓምበወጣው የፍታብሄር ህግ ላይ የተደነገገው የቀድሞው የቤተሰብ ህግ የተጋቢዎችን አኩልነት የማያረጋግጥ በበርካታ ጉዳዩች የወንድን የበላይነት ብቻ የሚያንፀባርቅ በመሆኑ ከኢፌድሪ ህገመንግስት ጋር የሚጣጣም አልነበረም በመሆኑም ይህን አድሏአዊ የቤተሰብ ህግ በማሻሻል በምትኩ ሀገሪቱ የምትከተለውን የዴሞክራሲያዊ ሰርዓት ግምት ውስጥ ያስገባ የአኩልነት መርህን የሚቀበል የቤተሠብ ህግ ማውጣትና ገቢራዊ ማድረግ የግድ በመሆኑ የኢፌድሪን የቤተሰብ ህግ ፅንስ ሃሳብ መሠረት ያደረገ የአማራ ክልል የቤተሠብ ህግ ከላይ የተጠቀሱትን መርሆዎች መሰረት አድርጐ በማውጣት ስራ ላይ ማዋል በመቻሉ ለቤተሰብ የተሻለ ጥበቃ ማድረግ የተቻለ ቢሆንም አዋጁን በአግባቡ ለማስፈፀም የሚያሰችል ዝርዝር ደንብ ወጥቶ በወቅቱ ስራ ላይ ማዋል ባለመቻሉ በአፈፃፀም አረገድ ዳኞች ወጥነት ያለውና ተገማች ውሳኔ እንዳይሰጡ አድርጓል በሌላ በኩል ለህብረተሰቡም ሆነ ለፍትህ አካላት የቤተሰቡን ህጉን በአግባቡ የማስተዋወቅና ግንዛቤ በመፍጠር አረገድ የተሰራው ስራ ውስን በመሆኑ በህጉ የተረጋገጡ የተጋቢዎች የእኩልነት መብት በተለይም ጋብቻ በተጋቢዎች ሙሉ ፈቃድ ላይ የተመሰረተ መሆን እንዳለበት የተደነገገ ቢሆንም በክልላችን አሁንም አድሜያቸው ያልደረሱ ልጆች ያለ ፍላጎታቸው በወላጆቻቸው ፍላጎት ብቻ ጋብቻ የሚመሰርቱ በመሆኑ ህፃናት ለከፋ ጉዳት እየተዳረጉ ይገኛሉ ይህን ችግር ለመቅረፍ የሚደረገው ጥረት ቋሚና ዘላቂ በሆነ መልኩ ግንዛቤ የመፍጠርና አጥፊዎችን የመጠየቅ ስራ ትኩረት ተሰጥቶት በቅንጅት መሰራት አለበት በሌላ በኩል ቀለብ ስለመስጠት ያለው ግዴታ በተለይም አንዲት ሴት ከቀድሞ ባሏ ተፋታ በብቸኝነት ስትኖር ስለሚሰጣት ቀለብ አንዲሁም የልጆች ቀለብ አወሳሰን ቀመር በምን መንገድ መሰላት እንዳለበት ግልጽ እና ዝርዝር ድንጋጌ በቤተሰብ ሕጉ ውስጥ የሌለ በመሆኑና ወጥነት ያለው አሰራር ተግባራዊ ለማድረግ የክልሉን የቤተሰብ ሕግ ክፍተቶች የሚሞላ የቤተሰብ ሕግ ማስፈፀሚያ ደንብ አውጥቶ ተግባራዊ ማድረግ ትኩረት የሚሰጠው ጉዳይ ነው ዋቢ ፅሁፎች መጽፃፍት ባህሩ ዘርጋው ግዛውዘርጋው ከፍተኛ የአማረኛ መዝገበ ቃላት አዲስ አበባ መሀሪ ረዳኢ የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ ለመገንዘብ የሚረዱ አንዳንድ ነጥቦችቅፅ ምንትዋብ ዘለለው የቤተሰብ ህግ ማስተማሪያ ፅሁፍ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ዓመተ ምህረት የሌለው ያልታተመ ፃይሉ ንጋቱ የአዲሱ የኤፌዲሪ የቤተሰብ ህግ መሰረታዊ መርሆዎች ለውይይት የቀረበ ፅሁፍና ባህር ዳር ዓመተ ምህረት የሌለው ያልታተመ ጳውሎስ ኦርሺሶ አዲሱ የቤተሰብ ህግ እና በጋብቻና በፍች ጊዜ በተግባር ላይ የሚታዩ ችግሮች የደቡብ ክልል የፍትህ አካላት የምርምር መፅሄት ቁጥር ዓም ኪዳኔ ዲኬሮ በቀለብ ግዴታ አፈፃፀም ዙሪያ ያሉ ችግሮችና የመፍትሄ ዛሳቦች የደቡብ ክልል የህግ መፅሄት ቁጥር ዓም አለልኝ የኋላ የአማራ ብሄራዊ ክልል መንግስት የቤተሰብ ህግ ማብራሪያ የፍትህ አካላት ለማሰልጠን የተዘጋጀ ባህር ዳር ዓም ያልታተመ እር ከ ኪ ከ ር ፀዩዐ ኛ እ ለ በጩርቧ ር ር ከኪ ሃ ር ዉህ ዐፎርቪቨዐበካ ፎፀ ህግጋት ዴድ ሬመ ኤ መ መ ወ ወ አዋጅ ቁጥር ዓም የአማራ ብፄራዊ ክልል የቤተሰብ ህግ ማጽደቂያ አዋጅ አዋጅ ቁጥር ዓም የኢፌድሪ መንግስት የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ በ ዓም የወጣው የኢትዩጵያ የፍትፃብሄር ህግ አዋጅ ቁጥር ዓም የኢትዩጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪኙብሊክ የወንጀል ህግ የኢትዩጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ህገመንግስት የሰብዓዊ መብቶች ሁሉአቀፍ መግለጫ ክ ዓም የሲቪልና የፖለቲካ መብቶች አለም አቀፍ ቃል ኪዳን ሰርርክ የህፃናት መብቶች ስምምነት በሴቶች ላይ የሚደረግ ማንኛውም አድሎአዊ ልዩነት ለማስወገድ የተደረገ ስምምነት ርመልቫ።