Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • ወደ ፒዲኤፍ ቀይር
  • የንባብ ዝርዝር
  • አጠሬራ
  • ኦዲዮ መጽሐፍ
  • ፍለጋ
  • ይስቀሉ
  • የኔዞን
  • ይግቡ
  • ይመዝገቡ
English  አማርኛ  Français  العربية
የዕለቱ መጽሐፍ

አፅዋማት.pdf


  • የቃላት ደመና

አፅዋማት.pdf
  • የማውጣት አጠሬራ

ከመባልዕትና ከሌላው ደስታ ሁሉ ጋር ባልና ሚስት በምንጣፍ በአልጋ አይገናኙም በቆሮ ጾም ዘትምህርተ ሐዋርያትና በሊቃውንትም ዘንድ ሲሰበክ ኑሯል ነዳያንን ለመመገብ የሚጾም ንዑድ ነው ክቡር ነው። በዚህም እርሱ ጌታ ከብዙ ሰዎች ጋርም በመወያየት ወይም በትውፊት ሲተላለፍ የመጣውን ብሂል በማስታወስ የአንድምታ ትርጓሜን አድርሰዋል ከሦስተኛው ሺሕ ዓመት መባቻ ጀምሮ ደግሞ እስከ መካተቻው ድረስ ደቂቅ ሊቃውንት እስከዛሬ የነበረውን ሊጠብቁ የጐደለ ቢኖር ሊመሉ ያልተስተካክለም ቢኖር ሊያስተካክሉ እንደሚችሉ የትርጓሜው አንቀጽ ምንጊዜም ክፍት ነው።

  • Cosine ማጠቃለያ

ትሇሾሮውዉሕውዉጢጧኬኔንን ን ዮጵያ ግሉት ርት የልቀት ዮጵያ ሲሆን ስቲያን የጥናት ረገድ ቤተ ተጣጫ ስረጃ ር ለ ቸ በ ይ ባቸ በ ይ ክፍል ስለ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ትምህርት ወቅታዊ ግምገማ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ትምህርት ረዥም ታሪክ አለው ከዐዐዐ ዓመታት በፊት የሳባውያን ፊደላት በጥቅም ላይ መዋል ከጀመሩ አንስቶ የኢትዮጵያ የትምህርት አስተሰሰብ እንደመጣ ይታመናል ዶሬሲ ጄ ከዚያም የግዕዝ ቋንቋና ፊደል ዳብሮ የመማሪያና የመገናኛ አገልግሎት በተሰጠበት ዘመን የጥንት ትምህርት መሠረት እንደተጣለ ማስረጃዎች ይጠቁማሉ ለ በዚህ ረገድ የኢጐጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ባለፉት ዐዐዐ ዓመታት ውስጥ ትምህርትን በማደበር በማስፋፋትና በማሰራጨት ከፍተኛ ሚና ተጫውታለችት የአሁኑ የቤተ ክርስቲያን የትምህርት ሥርዓት የክርስትና ፃይማኖት በይፋ ወደ ኢትዮጵያ ከገባበት ከው ክፍለ ዘመን እንደ ጀመረ የታሪክ ጸሐፊች ያወሳሉ ለ አንድ አንድ የታሪክ ባለሙያች የቅዱስ ያሬድ ዜማ የተጀመረበትን የኛውን ክፍለ ዘመን ወርቃማው ጊዜ ብለው ይዘክሩታል እንዲሁም በዐዐ ዐዐ ክፍለ ዘመናት የቤተ ክርስቲያን ትምህርት ለወንዶች ልጆችና ኋላም ለሴቶች ጭምር ትምህርት በሰፊው ይሰጥ እንደነበረ መረጃች ያጠናክሩታል በዚህ ዘመን ወንዶች በብዛት መምህራንና አገልጋዮች ሲሆኑ ሴቶች በአንድ አንድ ቦታዎች የመምህርነት ደረጃ እንዳገኙ ይታወቃል መሠረታዊው የትምህርቱ ይዘት ንባብና የቃል ትምህርት እንዲሁም የተወሰነ ከቅዱሳት መጽሐፍት ተለይተው የወጡ ትምህርቶች ለወጣቶች ይሰጡ ነበር ከፊደል ንባብ ቀጥሎ መልእክተ ዮሐንስ ቀዳማዊ ከዚያም ከፍ ሲል በንባብ ቤት ዳዊት መድገም የትምህርቱ መሠረት እንደሆነ ይቀጠራል እነዚህና ሌሎች የትምህርት ዓይነቶች በግዕዝ ቋንቋ ይሰጡ ነበር ላ በግዕዝ የተጻፉ ዋና መረጃ ጽሑፎች ለቤተ ክርስቲያን አገልግሎት የሚውሉ የፃይማኖት ጽሑፎችናቸው ኘሮፌሰር ሪቻርድ ፖንክረስት አጥንተው በዘረዘሩት መሠረት በብሪቲሽ ሙዚየም ውስጥ እአአ ከ ዓም በፊት የመጽሐፍ ቅዱስ አንድምታ ልዩ ልዩ የቤተ ክርስቲያን የጸሉት የግብረገብ ትምህርት መስጫ መጻሕፍት እንዲሁም የዛይማኖትና ነገረ መለኮት ቲዎሎጂ መጽሐፎች ይገኛሉ በሀገርም ሆነ በውጭ መጻሕፍት መገኘታቸው ከጥንት ጀምሮ ትምህርት በኢትዮጵያ ሥር የሰደደ መሆኑን ያመለክታል ላ በኢትዮጵያ መንበረ ፖትሪያርክ የትምህርት መምሪያ የተቀነባበረው መሠረታዊ መረጃ እንደሚያመለክተው በአሁኑ ጊዜ እያንዳንዱ ቤተ ክርስቲያን አንድ ትምህርት ቤት አሠርቶ አገልግሎት እንደሚሰጥ ነው ለላ አሁን ያሉትን የአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናትና ደብሮችን ስንመለከት በድምሩ ቢያንስ ዐ ይሆናሉ ከነዚህ ውስጥ ዐ የሚሆኑት የተጠናክረና ዕውቅና ያገኙ ትምህርት ቤቶች አሏቸው በተጨማሪም እነዚህ ተቋማት ለሕብረተሰቡ የሚጠቅሙ ልዩ ልዩ አገልግሉቶችን በመስጠት ላይ ናቸው ምንም እንኳን በእያንዳንዱ ደብር ቁጥሩ አነስተኛ የማይባል ዐዐ ተማሪች ቢገኙም ትምህርቱን ለማጠናቀቅና ምስክርነት ለማግኘት የተመደበው ጊዜ ብዙና አታካች ነው እንዲሁም የትምህርት ቁሳቁስ የመጻሕፍት መረጃዎች ለተማሪችና ለአስተማሪች መቀመጫ በቂ እንዳልሆኑ ለመረዳት አያዳግትም የትምህርቱም ትኩረት በቃል የሚተላለፍ ሲሆን የተነገውን አስተሳሰብ በተራ ለሌላው ማስተላለፍ ነው ፕ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓም የተመረጡ ተማሪች ወደ ከፍተኛ የቤተክርስቲያን ትምህርት ለመሸጋገርና ዕውቀታችው የላቀ እንዲሆን ይቻል ዘንድ ከ ዓመት አብነት ተብለው በሚጠሩ ትምህርት ቤቶች ከቆዩ በኋላ ስለችሱታቸው ምስክርነት ያገኛሉ እ እነዚህ የአብነት ትምህርት ቤቶች በሚከተሉት ከፍተኛ የትምህርት እርከኖች ይከፈላሉ ሀ ዜማ ቤት ለ ቅኔ ቤት ሐ መጻሕፍት ቤት ማተሚያ ቤቶች ሳይቋቋሙና ደራሲያን ባልበዙባቸው ዘመናት የማስተማሩ ዘዴ ከብዙ መቶ ዓመቶች በፊት ይደረጉ የነበሩትን የወረሰ ነው የመማር ማስተማሩ ዘዴ በመካከለኛው ዘመን በአውሮፖ በየገዳማቱ መነኮሳት ይሰጡት ከነበረው ትምህርት ጋር ተመሳሳይነት አለው ጥንታዊያን የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ትምህርት ቤቶች የሚሰጡት የትምህርት ዓይነትና ዘዴ ልዩ ባሕርይና ጠባይ የሥነሥርዓትና የሥነቋንቋ ስልት ስለአለው አስተሳሰብን በግዕዝና በአማርኛ መግለፅ ነው ተማሪዎች የትምህርት ጥማቸውን ለማርካት ብዙ አንቅፋቶችና የኑሮ ጋሬጣዎች እየገጠማቸው ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ሩቅ ቦታ ይጓዙ ነበር የዚህ ዓይነት የትምህርት ጥረት ዋና ዓላማም ፅውቀትን ለማዳበር ለአግዚአብሔር አገልግሎት ለመስጠት በቤተክርስቲያን ተከብሮ መምህር ለመሆን ኅብረተሰብንና አካባቢን ለማገልገል ሲሆን እነዚህን ክህሎቶች ለማግኘት ወደ አብነት ትምህርት ቤቶች መግባት ያስፈልጋል የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን የትምህርትና ሥልጠና መምሪያ አቀነባብሮ ባስቀመጠው መረጃ መሠረት በአሁኑ ጊዜ መምህራንና ተማሪች በቤተክርስቲያን ትምህርት ቤቶች እንዳሉ ተረጋግጧል ከላይ ከተጠቀሱት አኀዞች ውስጥ ተማሪች በ የአብነት ትምህርት ቤቶች ውስጥ የሚገኙ ሲሆኑ ለእነዚህም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን መጠሰያ ምግብ የመምህራን ደሞዝ ትችላለች የአብነት ትቤቶች በተለይ በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ጎልተው ይታያሉ ሠንጠረዣ አንድ የአብነት ትቤቶች ብዛት በሀገረ ስብከት ደረጃ ሀገረ ስብከት የአብነት ትምህርተ ቤቶች ብዛት አዲስ አበባ አርሲ ጎጃም ጎንደር ሸዋ ትግራይ ወሎ ድምር ምንጭየኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የትምህርትና ሥልጠና መምሪያ የላቀ ልዩ ግለፅ ቸው ኑትን ቤቶች ረት ሲሆኑ ካብነት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓም ከላይ ሠንጠረዣ እንደሚያሳየው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ረዥም ጉዞ ውስጥ ቤተክርሰቲያን በሥነጽሑፍና እንዲሁም ሁለገብ በሆነ መልኩ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳደረገችና እያደረገች አንዳለ ያስረዳል ይህንን ጉዳይ በቅርብ ለመገንዘብ ይቻል ዘንድ ዘመናዊ ትምህርት ወደ ኢትዮጵያ ከመምጣቱ በፊት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለመንግሥት መሥሪያ ቤቶች በተለይም ዳኞችን አሰልጥኖ በማቅረብ የቤተመንግሥትን ከፍተኛ ሹማምንት ለይቶ አዳብሮ በመመልመል አስፈጻሚችን እንዲሁም በመላ ሀገሪቱ የመንግሥት አገልጋዮችንና ከፍተኛ ክህሎትና ብልሀት ያላቸውን አስተዳዳሪች ስታቀርብ ኖራለች እንዲሁም አብያተ ክርስቲያናትና ገዳማት የሀገሪቱን ቅዱሳት መጻሕፍትና ባህላዊ ቅርስ በመጠበቅ ከፍተኛ ሚና ሲጫወቱ ቆይተዋል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ከመንግሥት ጋር በመሆን ቅርስን ስትጠብቅ መቆየትዋ በተደጋጋሚ የተነገረ ቢሆንም በሥነመንግሥት ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ውስጥም ከፍተኛ ቦታ እንዳላት የታወቀ ነው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ላለፉት ዘመናት የብሔራዊ አንድነት ምልክት እንደነበረችም ታሪክ ያወሳል ምንም እንኳን ከምፅራባውያን ጋር የነበራት ግንኙነት ውሱን ቢሆንም በኛው ክፍለ ዘመን አየሱሳዊያን ጄዴስዩትስ የተባሉ የፓርቹጊዝ ሚሲዮናውያን መጥተው መጠነኛ ትውውቅ አድርገው ተመልሰዋል በየዘመኑ የውጭ ጠላቶች ኢትዮጵያንና የኢትዮጵያን ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ዒላማ ሲያደርጉ ቆይተዋል በኛው ክፍለ ዘመን የፓርቹጊዝ ወታደሮች መጥተው የተወሰነ ድጋፍ ባይሰጡ ኖሮ የኢትዮጵያ ቅርስም ሆነ የትምህርት ተቋማት በግራኝ መሐመድ ወድመው ነበር እንዲሁም ዓም ፋሺስት ኢጣሊያን ኢትዮጵያን ሲወር የክርሰቲያን ተቋማትን በማውደም በዘመኑ የነበሩ አቡነ ጴጥሮስንና ሌሎች የቤተክርስቲያን አገልጋዮችንም በግፍ ገድሏል በተለይ አያሌ ግድያ የተፈጸመባቻው አካባቢዎች የደብረሊባኖስ ገዳምና ሌሎች አብያተ ክርስቲያናት የሚጠቀሱ ናቸው በ ዓም የፈነዳውን አብዮት ተክትሎ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴፍሎስን ጨምሮ ብዙ ካህናት በግፍ ተገድለዋል ክነዚህ ዘመናት ወዲህ ስለቤተክርስቲያን ትምህርትና ውድ ስለሆነው የቤተክርስቲያን ቅርስ ለመነጋገርና በከፍተኛ ትምህርት ቤቶች ውስጥ ተገቢው ምርምርና ጥናት ሊካፄድ አልቻለም ይሁን እንጂ በምእመናን ጠንካራ እምነትና በአገልጋዮቹም ያላሰለሰ ጥንካሬ የክርስቲያን እምነትና ትምህርት ወደኋቷላ ከመፄድ ይልቅ ወደፊት እየገሰገሰ ራሱን ከዘመናዊ ትምህርትና አስተሳሰብ ጋር ለማስታረቅ ጥረት እያደረገ ይገኛል ሆኖም ባለጸጋና በኩራት የምንናገርለት ቅርሳችን የትምህርት ውጤት ስለሆነ ከዘመናዊ የትምህርት ፅድገት ጋር መዋሐድ ይኖርበታል በሌሎች ሀገሮች የቤተክርስቲያን ትምህርት የሥጋዊውን ትምህርት አቅፎ ከአንድ ደረጃ ወደ ሌላ ደረጃ ለመድረስ ችሏልር በኢትዮጵያችን ግን በተለይ በ ዘመናዊ ትምህርት በኢትዮጵያ እንዲጠናከር በመንግሥት ሲወሰን የቤተክርሰቲያንን ትምህርት መነሻ ከማድረግ ይልቅ የምፅራቡን ትምህርት መነሻ ለማድረግ ጥረት ተደርጓል በዚህ ረገድ አዲሱ ትውልድ የምዕራቡን የትምህርት ዘይቤ እያጎላና አብነት አያረጋገጠ ሲፄድ የኢትየጵያ ቤተክርስቲያን ትምህርት ግን ከመደበኛው ትምህርት ጋር ሊወዳደር አልቻለም በሌላ በኩል በሀገሪቱ ውስጥ ለብዙ ሺ ዘመናት የተጠራቀመው ዕውቀት በተፈጥሮ ሕግጋት መሠረት እያደገ መምጣት ሲገባው በተቀነባበረ የውጭ ሴራ ምክንያት ጥንታዊው የኢትዮጵያ ትምህርት የዘመናዊ ትምህርት አካል ባለመሆኑ ዘመናዊ ትምህርትም በኢትዮጵያውያን አዕምሮ ሰርዖ ሳይገባና መሠረት ሳይያዝ እንደተንሳፈፈ ይገኛል ይህ ሁኔታ የተወሰኑ መስኮች ለምሳሌ እንደዘመኑ ህክምና ምህንድስናና ልዩ ልዩ ዘዴችን አያካትትምይህን ሁኔታ የገመገሙ የትምህርት ባለሙያች ጉዳዩ በክፍተኛ ደረጃ እያሳሰባቸው ይገኛል ታተ ኮኮሁዑቡኪኩኪኪኬኪ ኪኪ ፒ የ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እ ም የቤተክርስቲያን ትምህርት ልማትንና የእርሻ ሳይንስን በማዳበር የሕክምና ትምህርትን በማስፋፋት እንዲሁም ማኅበራዊ አገልግሎትን በመስጠት ከፍተኛ አጋር ሰመሆን ይችላል ቤተክርስቲያዒ ፍላጐቷን እውን ለማድረግ ከመንፈሳዊ አገልግሉት ትይዩ ሥጋዊ ትምህርትን በመስጠት በለውጥ ሂደት ውስጥ ካለው ዓለም ጋር እኩል ግንዛቤ እንዲኖራት ባላት የተጠራቀመ ልምድ እና ዕውቀት ላይ የተመሰረተ ዘመናዊ ትምህርትን ለማስፋፋት ጥረት አድርጋለች በ ዓም ሥጋዊውንና መንፈሳዊውን ትምህርት ያጣመረ ትምህርት የሚሰጡ ተቋማትን በማደራጀት በተለይ የቅድስት ሥላሴ ትምህርት ቤት ተከፍቷል ይህ ትምህርት ቤት በደርግ ዘመን ተዘግቶ የነበረ ቢሆንም በአሁኑ ጊዜ በድግሪና በዲኘሎማ ትምህርት እየሰጠ ይገኛል በቀድሞቹ ዘመን ትምህርት ቤቱ የሥጋዊና የመንፈሳዊ ትምህርት የሚሰጥባቸው ልዩ ልዩ ክፍሉች ስለነበሩት የመንፈስ አባቶችን ብቻ ሳይሆን የሚሊታሪ ባለሙያችን የአየር ኃይል አብራሪዎችን መሐንዲሶችን ሐኪሞችን የሕግ ሊቆችን አስተዳዳሪችንም አፍርቷል በመንፈሳዊ አባቶች አንጸር ደግሞ ፖ ትርያርኮችን ሊቃነ ጳጳሳትንና ኤሏስ ቆጳሳትን ሰባኪያንና ተመራማሪችን አሰልጥኖ በማሰመረቅ ትምህርት ቤቱ አሁን ባለበት ኮሌጅ ደረጃ ተመቻችቶ ይገኛል የኮሌጁ ዓላማ በግልፅ በጽሁፍ እንደተቀመጠው ጥራት ያለው ትምህርት በመስጠት ከአንድ ኮሌጅ ደረጃ ወደ ከፍተኛ ደረጃ ተሸጋግሮ የዩኒቨርስቲ ስም የሚያገኝበት ጊዜ ሩቅ አይሆንም ከዚህም ኮሌጅ ሌሳ በመቀሌ የፍሬምናጦስ ከሳቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅና በአዲስ አበባ ኮልፌ ሰዋሰወ ብርፃን ያሉት ከፍተኛ ተቋማት የመስፋፋት እድላቸው ሰፊ ነው በሌሎችም በየሀገረ ስብክቱ አንድ አንድ እራሱን የቻለ ኮሌጅና ዩኒቨርስቲ ለማቋማቋም ምኞትና ዕቅድ አለ የቤተ ክርስቲያን ትምህርት የጊዜ ሰሌዳ ቀመር ቅዱስ ሲኖዶስ የቤተክርስቲያን ትምህርት የሚፈጀውን የጊዜ ሁኔታ በየወቅቱ አንስቶ እንደተወያየበት መረጃዎች ያመለክታሉ በዚህ ረገድ የከብነት ትምህርት ቤቶችን በተመሰከተ ዝርዝር ጥናት እንዲከናወን ተደርጎ ልዩ ልዩ አማራጭ ሐሳቦች ቀርበዋል እነዚህም አማራጮች በዝርዝር ሲታዩ የድርጊት ፕሮግራምና ሥርዓተ ትምህርት እንደሚያስፈልግና የማሻሽያ ሐሳቦችንም ጠቁመዋል ሠንጠረዥ ሁለት ለአብነት ትምህርት ቤቶች የጊዜ ማሻሻያና ቅድመ ሁኔታችን የሚያመለክት ብዩ መስክ ቅድመ ሁኔታና ተጨማሪ ትምህርቶች መመረቂያ ዴረ ጠቅላላ መመከሪ ያምረቃ የሕዘጦነት ቅኔ እና ጸዋተወ ዜማ ዴዴ እሬትት የ ሎሙኤ። ስለዚህ ገዳሙ በአሁኑ ጊዜ ከመዋዕለ ሕፃናት እስከ መሰናዶ ድረስ ከሁለት ሺህ ለማያንሱ ተማሪዎች ጥራቱን የጠበቀ ትምህርት በመስጠት ላይ ይገኛል ከትምህርቱ ጥራትም የተነሳ ተማሪች በሁሉም ብሔራዊ ፈተናዎች ከፍተኛ ውጤት እያመጡ ክደረጃ ወደ ደረጃ እያለፉ ስለመጡ የምስካየ ኅዙናን መድኃኔዓለም ትቤት በተገልጋዩ ኅብረተሰብ ዘንድ በአዲስ አበባ ከሚገኙ አውቅ ትቤቶች እንደ አንዱ ለመቆጠር በቅቷል በዚህም ምክንያት ትምህርት ቤቱ በአሁኑ ጊዜ ለኀብረተሰቡ እየሰጠ ያለው ትምህርት ገዳሙን ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያን ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያንም የሚያኮራና የሚያስመሰግን ሆኗል ለ ተምሮ ማስተማር ሰንበት ትቤት የምስካየ ኅዙናን ቤተክርስቲያን ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ በሚሰጠው መንፈሳዊ አገልግሎት የተፈሪ መኮንን እና የእቴጌ መነን ትቤት ተማሪችን በብዛት መሳብ ችሏል በየሳምንቱ አሑድ ተማሪች በብዛት ወደ ቤተክርስቲያን እየመጡ በመንፈሳዊ አገልግሎቱ ተሳታፊ ክሆኑ በኋላ ብዙቹ በቤተክርስቲያን አንዳንድ ሥራዎች በፈቃደኝነት መሳተፍ ጀመሩ ክዚህም በተጨማሪ በተማሪዎችና በገዳሙ መካከል አንድነትን መፍጠር የሚችልና የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት የሚሰጥበት ሰንበት ትቤት እንዲቋቋም ወጣቶቹ በመጠየቃቸው «ተምሮ ማስተማር» የተባለው ታዋቂው ሰንበት ትቤት በዓም ተመሰረተ የተምሮ ማስተማር ማኅበር ከተመሰረት ጊዜ ጀምሮ ለማኀበሩ አባላትና ለኅብረተሰቡ አስፈላጊ አገልግሎቶችን እየሰጠ ይገኛል ለአባላቱ የሚሰጠውን አገልግሎት በተመለከተ በየሳምንቱ እሁድ ከአራት ሰዓት ጀምሮ በማኀበሩ አማካይነት እየተጋበዙ የሚመጡ ምሁራን የፃይማኖት ትምህርት እየተሰጠ ወጣቱ ትውልድ የክርስትና ዛይማኖትን በአግባቡ እንዲያውቅና አንዲረዳ እየተደረገ ነው የትምህርቱ ፕሮግራም ከም ጀምሮ እስከአሁን እየቀጠለ በመሆኑ በብዙ ሺህ የሚቀጠሩ ወጣቶች ወንዶችም ሴቶችም የትምህርቱ አገልግሎት ተጠቃሚች ሆነዋል ይህ አንጋፋ ማኅበር ለኅብረተሰቡ የሚሰጠውን አገልግሎት በተመለከተም የሙዚቃ ቡድን አቋቁሞ ቡድኑ ያሬዳዊ ዜማን በማጥናት በቤተክርስቲያኑ አገልግሉት በተለይ በቅዳሴ ጊዜ ተሰጥዎ እንዲቀበሉ ከማድረጉም ሌላ ጋብቻቸውን በቤተክርስቲያን የሚፈጽሙ ሙሽሮችን በመዝሙር በክበሮና በሽብሸባ በማጀብ ጥሩ መንፈሳዊ አገልግሎት ስለሚሰጥ ብዙ ሙሽሮች ጋብቻቸውን በዚሁ ቤተክርስቲያን አንዲፈጽሙ መስሕብ ሆኗል የድራማና የሥነጽሑፍ ቡድን በማቋቋም ቡድኑ የተለያዩ ድራማችን በማዘጋጀትና በታላላቅ በዓላት ለአካባቢው ኅብረተሰብ በማሳየት ሥነ ጽሑፎችንም በማቅረብ ዛይማኖታዊና ማኀበረሰባዊ እውቀትን በማስፋፋት ላይ ይገኛል የልማት ኮሚቴ በማቋቋምና በኮሚቴው አማካይነት ፕሮጀክት ፕሮፖዛል ተዘጋጅቶ ለዕርዳታ ደ ዷ ዜ ቤ የሉ ት ዌ ር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓሥ ሰጪ ክፍሎች እንዲቀርብ በማድረግ ባገኘው ገቢ በገዳሙ ግቢ ውስጥ የእንጨት ሥራ ድርጅት አቋቁሞ ሰገዳሙም ለኅብረተሰቡም አገልግሎት ሰጥቷል ፋ የማኅበሩ አባላት የቤተክርስቲያኒቱን የሞራል አሴቶች ጠብቀው ሕይወታቸውን ግብረገብነት ባልተለየው መንገድ እንዲመሩ የሚከታተል የዲስፕሊን ኮሚቴ አቋቁሟል አንዳንድ የማኅበሩ አባላት የግብረገብነት ችግር ሲገጥማቸው ወደ ዲስፕሊን ኮሚቴው ቀርበው መንፈሳዊና ሥነልቡናዊ ምክር በመቀበል በዚህ ረገድ ሳጋጠማቸው ችግር መፍትሔ በማግኘት የክርስቲያንን ኅብረተሰብ የሞራል ደረጃ ጠብቀው በማስጠበቅ ኣርአያነት ያለው ሕይወት እንዲኖሩ አድርጓል በአጠቃላይ የምስካየ ኅዙናን ቤተክርስቲያን የተምሮ ማስተማር ሰንበት ትቤት ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ወጣቶች እንቅስቃሴ በትምህርትም ሆነ ብሥራ መስክ ግምባር ቀደም ማኀበር ነው ማኅበሩ ብዙ ገጽታ ያላቸው አዳዲስ መርሐ ግብሮች በማውጣትና ተግባራዊ በማድረግ ለቤተ ክርስቲያኗ ለሀገሪቱ በሞራል የተገነባ አስተማማኝ ተከታይ ትውልድ እንዲኖራት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል በማበርክት ላይም ይገኛል ጠ ቤተ ሆሣዕና ክሊኒክና ላቦራቶሪ የምስካየ ኅዙናን መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ለኅብረተሰቡ አገልግሉት ከሚሰጥባቸው ተቋማት አንዱ ቤተ ሆሣዕና በመባል የሚታወቀው ክሊኒክ ነው ይህ ክሊኒክ በዓም ተክፍቶ ለገዳሙ ካህናት ለትምህርት ቤቱ ተማሪዎችና ለመምህራን በተለይም በሰበካው አካባቢ ለሚገኙ የማኅበረሰብ አባላት የሕክምና አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል ክሊኒኩ የሚከተሉት ክፍሎች አሉት የሕፃናት ሕክምና ክፍል የቀዶ ጥገና ክፍል የዓይን ክፍል የማሕፀን ሕክምና ክፍል አጠቃላይ ላቦራቶሪ ቻቓዶሠዌሠኮሎ ክሊኒኩ ከተቋቋመ ወዲህ ከአስር ሺህ በላይ ለሆኑ በሽተኞች በሙሉ ወይም በቅናሽ ዋጋ አገልግሎት ሰጥቷል የሥራው ርምጃ የሚያበረታታና ፈጣን እድገትን የሚያሳይ ሆኗል የገዳሙ አስተዳደርም ባደረገው ጥረት እንደ አልትራ ሳውንድ ያሉ አዳዲስ መሣሪያች በአርዳታ ተገኝተው ሥራ ላይ የዋሉ ሲሆን በሀኪሞች አስተሳሰብ ጥራት ያለው አገልግሎት መስጠት ይቻል ዘንድ ተጨማሪ መሣሪያች ያስፈልጋሉ በምስካየ ኅዙናን ገዳም የታየው ምሳሌያዊ የሥራ ተነሣሽነት በአዲስ አበባና በክልሎች ባሉ አብያተክርስቲያናት እንደምሳሌ ተወስዶ በመደገም ላይ ይገኛል የቤተክርስቲያኑ ሥራ ለኅብረተሰብ ችግር ፈጥኖ ምላሽ መስጠት የሚገባ መሆኑን የሚያመለክት ነው በትምህርትና በጤና መስክ ማኅበራዊ አገልግሎት ስለመስጠት በምንነጋገርበት ጊዜ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመዋዕለ ስብከቱ ያደረገውን ማስታወስ ይገባናል በአንድ በኩል ሕዝቡን ስለመንግሥተ እግዚያብሔር ሲያስተምር በሌላ በኩል ደግሞ በተአምራታዊ ሥራው ሕሙማንን ይፈውስ ነበር እያንዳንዱ ቤተ ክርስቲያን ኢየሱስ ክርስቶስ ለፈጸማቸው ለእነዚህ ሁለት የአገልግሎት መስኮች ትኩረት መሰጠት አለበት የምስካየ ኅዙናን መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በዚህ ረገድ ጥሩ ምሳሌ ሆኗል የመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራልና አመሠራረቱ ኢተቤ በማኅበራዊ አገልግሎት እያደረገች ላለው አስተዋጽኦ ሌላው ምሳሌ በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተግባራት እየታየ ነው ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን በ ዓም የተሠራው በዳግማዊ አፄ ምኒልክ ነበር ንጉሥ ቤተክርስቲያኑን አሁን ባለበት ቦታ ያሠሩት አንድ ባሕታዊ በነገሯቸው መሠረት ነው ይባላል ባሕታዊው በሕልማቸው ሦስት ነጫጭ ርግቦች በዚያን ሶታ ላይ ሲያርፉ በማየታቸው ርግቦቹ ሥላሴን የሚያመለክቱ እንደሆነ በማመን የሥላሴን ቤተክርስቲያን በዚያ ቦታ ላይ እጌሠሩ ለንጉሥ ነግረዋቸዋል ቤተክርስቲያኑ ከተሠራ በኋላም ባሕታዊው ለንጉሥ በሥላሴ ስም የተቀረፀ ጽላት አስመጥተው እንዲያስገቡ ስለነገሩዋቸው ንጉሠ ይህንኑ ፈፅመዋል ፇ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓም የካቴድራሉ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ጉቤት ከካቴድራሉ ጽቤት የተገኙ መረጃች እንደሚ ገልፁት የመንበረ ፀባኦት ቅድሴ ሥላሴ ካቴድራል አንደኛ ደረጃ ትቤት የተጀመረው መስከረም ቀን ዓም በማታው ክፍለ ጊዜ ነበር ዓላማውም የጥንቱ ቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ የኛው ደረጃ ትቤት ስለተዘጋ የካቴድራሉን አገልጋዮች ከቤተክርስቲያን አገልግሎት ሳይርቁ በዘመናዊ ትምህርት ለማሰልጠን ታስቦ መሆኑን ታሪኩ ያስረዳል ይሁንና በዓመቱ ማለት በ ዓም የትቤቱን ዓላማ በማሻሻል በቀኑም ክፍለ ጊዜ ትምህርት እንዲሰጥ በመደረጉ የክፍሉ ደረጃ ከኛ ኛ ክፍል እንዲያድግ ተደረገ ከዚህ በኋላ በየዓመቱ ክፍሉ እያደገ ፄዶ በዐ ዓም ፅኛ ክፍልን በብሔራዊ ደረጃ ሲያሰፈትን ተማሪቹ ከፍተኛ ውጤት በማግኘታቸው ትቤቱ በአካባቢው ኀብረተሰብ ዘንድ ታዋቂነትን አገኘ ይህም አውቅና የተማሪውን ቁጥር እያሳደገው መጣ በ ዓም ደግሞ የኛ ክፍልን ብሔራዊ ፈተና የወሰዱ ተማሪችም እንዲሁ የላቀ ውጤት በማምጣታቸው የአካባቢው ኀብረተሰብ በውጤቱ በመርዛቱ የገንዘብ አስተዋፅኦ እያደረገ ወደ ሁለተኛ ደረጃ ከፍ እንዲል በማገዙ ትቤቱ እየተጠናከረ ሊመጣ ችላል ሁለተኛ ደረ ልት አ ንነ መ ቅ ዓሚ ነ ቁ ነ ሻለ ትምህርት ቤቱ ወደ ሁለተኛ ደረጃ ባደገበት ጊዜ ካቴድራሉ በፈቃደኝነት በነፃ የሚያገለግሉ የውጭ ሀገር መምህራንን ከአሜሪካ ከዴንማርክና ከእንግሊዝ ሀገር አስመጣ የእነዚህ መምህራን መምጣት ትቤቱ ጥራት ያለው ትምህርት በመስጠት እንዲጠናከር አድርጓል ካቴድራሉ ለካህናት ማሰልጠኛ ብሉ የጀመረው ትቤት ወደ ዘመናዊ ትቤት በመለወጥ ብቻ አልተወሰነም አራት ሚሊዮን ያህል ብር ከተለያዩ ምንጮች በማሰባሰብ ያማረ የተዋበ ባለሁለት ፎቅ ሕንፃ በማሠራት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ፓትርያርክ ሊቀነ ጳጳሳትና ሌሉች የክብር አንግዶች በተገኙበት ጥቅምት ፀ ቀን ዓም አስመርቋል አሁን የአንደኛና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት በዚህ ሕንፃ ውስጥ የሚሰጥ ሲሆን ኀብረተሰቡ በትምህርት አሰጣጡ ደስተኛ ስለሆነ በሁለቱም ክፍሉች ልጆቹን በማስተማር ላይ ይገኛል በሁለቱም ክፍሉች ከአንድ ሺህ አምስት መቶ ዐዐ ያላነሰ ተማሪ ይገኛል ስለሆነም ካቴድራሉ በዚህ ትቤት አማካይነት አጅግ ጠቃሚ ማኀበራዊ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል ዔ የወጣቶች ማኅበራት ቀደም ሲል ከተጠቀሰው ከካቴድራሉ ምረቃ በኋላ አንደ ሰንበት ትቤት ተማሪች በካቴድራሉ የሄሃይማኖት ትምህርት ይከታተሉ የነበሩ ወጣቶች የሥላሴ ማኅበር ተብሎ የሚጠራ አንድ ማኅበር መሠረቱ ይህ ማኅበር ለወንዶች ብቻ የተቋቋመ ነበር ይሁንና ከጥቂት ዓመታት በኋላ የካቴድራሉ አስተዳደር ወጣት ልጃገረዶችም የራሳቸውን ማኅበር መመሥረት እንዳለባቸው አስፈላጊ ሆኖ ስላገኘው ለጸሎትና ለአምልኮ ወደ ካቴድራሉ የሚመጡ ልጃገረዶችን ሰብስቦ እነርሱም የራሳቸውን ማኅበር አንዲያቋቁሙ አበረታታቸው በመሆኑም «ማኀበረ ክርስቶስ» በሚል መጠሪያ የሚታወቅ ማኀበር መሠረቱ የእነዚህ ማኀበራት አባላት የተሻለ የዛሃይማኖትና የሥነ ምግባር ትምህርት ማግኘት ሲጀምሩ የቤተ ክርስቲያንን ሕይወት እየወደዱ በመምጣታቸው በተለይም ልጃገረዶች የቤተክርስቲያንን ዜማ በማጥናት በቤተክርስቲያን ውስጥ ከዮርባን በኋላ መዘመር ጀመሩፁ ይህም እንደአዲስ ክስተት ታይቶ በካህናቱና በምእመናኑ ዘንድ የሚወደድ ሆኖ ተገኘ የአነዚህ ማንበራት አላማችም የሚክተሉት ነበሩ የክርስትና ፃይማኖትን መሠረታዊ ዓላማች መማርና ማስተማር ሰብአዊ ተግባራትን ማካፄድ የክርስቲያንን ብሔራዊ ባህል መጠበቅ ንን ናጂ በ ሽሽ በባ ሽሽ ናሽ ነዘን ሻክ ዓም ወጣት ልጃገረዶች ያለፍርፃት አገልግሎት መስጠት እንዲችሉና ለንብረተሰቡ አገልግሎት የሚያስፈልገውን የሥራ አመራር ሥልጠና እንዲያገኙ ማድረግ ናቸው ከላይ እንደተጠቀሰው በቅዳሴ ጊዜ የወጣት ልጃገረዶች ተሰጥዎ መቀበልና ከቅዳሴም በኋላም ልዩ ልዩ ጣዕመ ዜማችን ማሰማታቸው እንደአዲስ ነገር በመታየቱ ተግባሩ በሌሎችም አብያተ ክርስቲያናት ወጣቶች ተቀስሟል በመሆኑም የካቴድራሉ ሰንበት ትቤት ለኀብረተሰቡ ወጣት ክፍል ጠቃሚ የሆኑ ተግባራትን በማስተዋወቅ ረገድ በጣም ክፍ ያለ ድርሻ አበርክቷል ክፍተኛ ክሊኒክ በቅርቡ የተሠራ ሲሆን የተሠራውም ከካቴድራሉ በተመደበ ገንዘብና የቤተክርስቲያኑ ልጅ ከሆኑት ከክብርት ወሮ እስከዳር ገብረሕይወት በተለገስሰ ከፍተኛ የገንዘብ አስተዋፅኦ ነው ይህ ክሊኒክ በአሁኑ ጊዜ ለባለሙያች ተከራይቶ ለካቴድራሉ ገቢ የሚስገኝ ከመሆኑም ሌላ ለአካባቢው ኀብረተሰብ ከፍተኛ አገልግሎት በመስጠት ላይ ነው ኋሕ ደብረ ኀይል ቅዱስ ራጉኤል ቤተክርስቲያንኔ እነደሆኑ ታሪኩ ያስረዳል ታሪኩ እንደሚያስረዳው ፋሽስት ኢጣሊያ በዓም ኢትዮጵያን በወረረች ጊዜ እቴጌ መነን በስደት ወደ ውጭ አገር ከመፄዳቸው በፊት በሕይወት ላሉ ኢትዮጵያውያን ከጣሊያን ወረራ ነፃነቷን ካገኘች ወደ ሀገር ቤት ሲመለሱ የቅዱስ ራጉኤልን ቤተክርስቲያን እንደሚያሳንፁ ለእግዚአብሔር ቃል ኪዳን ገብተው ነበር ኢትዮጵያ ነፃ እንደወጣች እቴጌ መነን ወደ ኢትዮጵያ ከተመለሱ በኋላ ዛሬ የቅዱስ ራጉኤል ቤተክርስቲያን ያለበትን ቦታ መርካቶ ውስጥ አፈላልገው አገኙና ያዙ በዚህ መሠረት ግንቦት አንድ ቀን ዓም ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴና ንጉሣዊያን ቤተሰብ ሚኒስትሮችና ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች በተገኘበት በብፁዕ አቡነ ባስልዮስ በኋላ ብፁዕ ወቅዱስ መሪነት የደብረ አሚን ተክለፃይማኖትና የአንጦጦ ራጉኤል ካህናት ሥርዐተ ጸሎት ካደረሱ በኋላ ግርማዊነታቸው በቪያ እቴጌ መነን በያዙት ቦታ መርካቶ ውስጥ የመሠረት ድንጋይ አኖሩ ሥራውም ወድያው ተጀምሮ በሁለት ዓመት ውስጥ በመጠናቀቁ መስከረም አንድ ቀን ዓም ግርማዊ ጃነሆይና ግርማዊት እቴጌ በተገኙበት ሥርዐተ ጸሎት በአዲሱ ቤተክርስቲያን በብፁዕ አቡነ ባስልዮስ ተመርቶና ተካሂዶ ቅዳሴ ቤቱ ተከበረ በመሆኑም በዚህ ቀን የቅዱስ ራጌኤልን ቤተክርስቲያን የማሠራት የእቴጌ መነን የረጅም ጌዜ ምኞት እውን ሊሆን ቻለ ከዚያ ጊዜ ጀምሮ በዚህ ቤተ ክርስቲያን ሁልጊዜ ስማቸው በጸሉት ይዘከራል የቤተክርስቲያኑ የልማት ተግባራት ኔ ግባዛቸቸች ቸኝ አሞ ያ ነፈፎዘ ነባራት አንዱ የደርግ መንግሥት ወርሶት በነበረው በኋላ ግን በ ዓም በኢሕሕኤዴግ ለቤተክርስቲያኑ በተመሰሰው ቦታ ላይ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የመሥራት እቅድ ነበር በዚህም መሠረት በዚያን ጊዜ የቤተክርስቲያኑ አለቃ የነበሩት መልአክ ኀይል ቃለ ጻድቅ እውነቴ አሁን ብፁዕ አቡነ አብርፃም አመራር ሰጪነት የትቤቱ ሥራ በግንቦት ዓም ተጀምሮ በብር ወጪ ተሠርቶ በ ዓም በመጠናቀቁ ሐምሌ ቀን ተመረቀ ባለሦስት ፎቅ የሆነው ይህ የትቤት ሕንፃ በቤተክርስቲያኑ በምዕራባዊ ክፍል በኩል የተሠራ ሲሆን ስኩዌር ሜትር ስፋትና ክፍሎች አሉት ከ ክፍሎች ውስጥ ቱ የሕንፃውን ወጪ ለመሸፈን ሲባል በሱቅነት የተከራዩ ሲሆኑ የቀሩት ማለትም ከኛ ፎቅ ጀምሮ ያሉት መማሪያ ክፍሎች የአስተዳደር ቢሮች ሆነዋል ትምህርት ቤቱ በ ዓም በ ክፍሎት ዝግጁነት ሲከፈት ከ ኛ ክፍል ድረስ ተማሪችን ተቀብሎ መምህራንና የቢሮ ሠራተኞችን ቀጥሮ ሥራውን ጀመረ አንድ ጊዜ ከተከፈተ በኋላ ከዓመት ዓመት እየተጠናከረ በመፄድ ትኩረቱን በትምህርት ጥረት ላይ አደረገ ይህም ትኩረት ተማሪች በኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከፍተኛ ወጤት እያመጡ በብዛት አለፉ በዚህም ምክንያት ትቤቱ በአዲስ አበባ የትምህርት ቢሮና በተገልጋዩ ማህበረሰብ ዘንድ ታዋቂ ሆነ በመሆኑም በአጭር ጊዜ ውስጥ ትቤቱ ወደ ሁለተኛ ደረጃ ተሸጋግሮ በኛ ክፍል ማትሪክ ሲያስፈትን በመስናዶ ደረጃ ደግሞ ከ ክፍል ያሉ ተማሪችን በማስተማር በመሰናዶ ፈተና ብዙች ተማሪች ከ ነጥብ እያመጡ ዩኒቨርስቲ በመግባት ላይ ይገኛሉ በአሁኑ ጊዜ አንደኛ ደረጃውም ሆነ ሁለተኛ ደረጃው በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ታዋቂ ከሆኑት ጥቀት ትምክርቦት ቤቶች መካከል የማ ጠቀስ ሆናል ፅሎ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓም የጥናቱ ውጤት ማጠቃለያ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ በሙዚቃ በሥነጥበብ በሥነ ሕንፃ በቅርፃ ቅርዕና በአጠቃላይ በኢትዮጵያ የሥልጣኔ አቅጣጫዎች ሁሉ ክፍ ያለ ድርሻ አበርክታለች ሁሉም የውጭ አገር ቱሪስቶች ወደ ኢትዮጵያ የሚመጡት የቤተክርስቲያኒቱን ባህላዊ ቅርሶች ማለትም የአክሱምን ታሪካዊ ቅርሶችና የታቦተ ዮንን ማረፊያ ቤተ መቅደስ አስደናቂዎችን የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትንና በክርስቲያን ነገሥታት የተሠሩትን የጎንደርን አብያተ መንግሥት በጣና ሐይቅና በሌሎችም ቦታዎች የሚገኙ ጥንታውያን ገዳማትን ለመጐብኝት ነው ይሁንና የቤተክርስቲያኒቱ ሚናና አስተዋጽኦ ባለፈው ጊዜ ብቻ የሚወሰን አይደለም ዛሬም ቢሆን አገልግሎቷና ተቋማቷ ይፈለጋሉ ተከታዮቿ ሙዓለ ሕፃናትን ትምህርት ቤቶችንና ኮሌጆችን ዩኒቨርስቲቸን የጤና ተቋማትን የወጣቶችንና የጎልማሶች ምእመናን ማንበራትን በተለይም ሕንፃ አብያተ ክርስቲያናትን እንድትሠራላቸው በየጊዜው የሚጠይቋት አገልግሉቷ ተፈላጊ በመሆኑ ነው እነዚህን ጥያቄዎች አቅም በፈቀደ መጠን ማሟላት ይቻል ዘንድ አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት የየሀገረ ስብከቱ መንበረ ጵጵስናችና የወረዳ አብያተ ክርስቲያናት ሀገራችን ድህነትን ድንዮርናንና በሽታን ለማስወገድ የምታደርገውን ጥረት ለማገዝ የልማት ተቋማትን እንዲገነቡ መሠረተ ልማቶችን እንዲዘረጉ ጠቅላይ ቤተክህነት በየጊዜው ያበረታታቸዋል ከአዲስ አበባ የተመረጡ ሦስቱ አብያተ ክርስቲያናት ማለት ምስካየ ኅዙናን መድኋዓለም ገዳም መንበረ ዐባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እና ደብረ ኀይል ቅዱስ ራጉኤል ቤተክርስቲያን ለአባሎቻቸው ፍላጎቶችና ጥያቄዎች ቀና መልስ በመስጠት የትምህርት የጤናና ሌሎች ተቋማትንም በመገንባት ማኅበራዊ አገልግሉታቸውን በአጥጋቢ ሁኔታ በመወጣት ላይ ይገኛሉ ስለዚህ ሌሎች አጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ከእነዚህ ከሦስቱ ትምህርት ቀስመው ተመሳሳይና ከዚህም የበለጠ እንቅስቃሴ እንዲያደርጉ መመካከሪያና መማማሪያ መድረኮች ሊዘጋጁ ይገባል እንላለን ኦን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓም ምሰዕዕፍኳ የኢትዮጵያ ዘመን አቁጣጠር የሐሳበ ዘመን ምንጭና መሠረት የሔኖክና የኩፋሌ መጻሕፍት ናቸው ምክንያቱም ዓለም በተፈጠረባቸው ሰባቱ ዕለት ዑደት መሠረት ዐሥራ ሁለቱ ወሮች እያንዳንዳቸው በ ቀን አራቱ ወቅቶች እያንዳንዳቸው በ ቀን አንዱ ዓመትም በ ቀን ተወስኖ ተጽፎ የሚገኘው በእነዚህ መጻሕፍት ስለሆነ ነው ወይከውን ዓመት ጥንቁቀ መዋዕለ ሠለስተ ምእተ ስሳ ወረቡዐ ማለት ዓመቱም ጠንቅቆ ቢቆጥሩት ሦስት መቶ ስሳ አራት ቀን ይሆናል እንዲል ሔኖክ ኩፋሌ ዳግመኛም ሔኖክ ከአዳም ጀምሮ እስከ ሰባት ሺሕ ዓመት ያለውን ዘመን በዐሥር ሰንበታት ቀምሮ በስምንተኛው ሰንበት ትንቢቱን ከመድኅን ሱባዔውን ከትውልድ አስማምቶ ክርስቶስ የሚወለድበትን ዘመን ለይቶ ትንቢት ተናግሯል ሱባዔም ቁጥሮአል በዘመነ ሐዲስም አራቱ ወንጌላውያን ትንቢት የተነገረለት ሱባዔ የተቁጠረለት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እነሆ ተወለደ ብለው ጽፈዋል። ስቅለት ዓርብ ሚያዝያ ቀን ይውላል ትንሣኤ አሑድ ሚያዝያ ቀን ይውላል ርክበ ካህናት ረቡዕ ግንቦት ቀን ይውሳላል ፅርገት ሐሙስ ግንቦት ቀን ይውላል ጳራቅሊጦስ አሑድ ሰኔ ቀን ይውሳላል ጾመ ሐዋርያት ሰኛ በኔ ቀን ይገባል ጾመ ድኅነት ረቡዕ ሰኔ ቀን ይገባል ብለው የሐሳበ ዘመን መምህራን የዓመቱ አጽዋማትና በዓላት የሚገቡበትን የሚውለብትን ቀን ካስረዱ በጊላ የአሥርቆትን ሥርዓት ያሰማሉ ያውም እንዲህ ነው ፃሌ ሉያ ከጌታችንና ከመድኀኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ሕግና ትአዛዝ የተገኘውን የዘመናትና የዓመታት ቁጥር የሌሊትና የመዓልት ወሮች መባቻ አቁቄጣጠር ሥርዓት በምንዘክርበትና በምናስብበት በዛሬው ቀን ለእግዚአብሔር ምስጋና እናቀርባለን አሁን ካለንበት ከወንጌላዊው ዮሐንስ ዘመን አንዳደረሰን ወደ ዜናዊው ማቴዎስ ዘመን በሰላም አንዲያደርሰን አግዚአብሔርን አእንለምናለን ዘንድሮ ዓመተ ዓለም በፀሐይ ሺሕ ዓመት በጨረቃ ሺሕ ዓመት ወር ከ ቀን ነው ከዚሁም ሺሕ ው ዓመት ዓመተ ፍዳ ዓመተ ኩነኔ ዘመነ ብሉይ ይባላል ቱ ሺሕ ደግሞ ዓመተ ምሕረት ዓመተ ሥጋዌ ዘመነ ሐዲስ ይባላል መላው ዓመተ ዓለም መዋዕለ ዓሰም ይባላል ብለው ዛሬ በዚች ፅለተ ረቡዕ ከመስከረም ወር መባቻ አንዳደረሰን እንዲሁም ወደ ጥቅምት ወር መባቻ በሰላም እንዲያደርሰን ፈጣሪያችንን አንለምነዋለን ዛሬ በዚሁ ቀን ሠርቀ ሌሊት ሠርቀ ወርኀ ሠርቀ መዓልት አበቅቴ ፀሐይ አበቅቴ ወርኀ ነው ፀሐይም በዚሁ ቀን በሕልመልሜሌክ የምግብና ወራት በክረምት ከታላላቆቹ መዓርጋት በኛው መዓርግ በሚዛን ማኅፈድ በአራተኛው ደጃፍ ሲያበራ ይውላል ብለው አሥርቆቱን ከፈጸሙ በኋላ የነበረው ወንጌላዊ አለፈ የሚመጣው ወንጌላዊ ተተካ በማለት የአሥርቆቱን ሥርዓት በጸሉት ይፈጽማሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ አስከ ዓም ምሰሬዕኳ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንና ፀዋትወ ዜማ ክፍል የዜማ አጀማመር ዘም አንጅ ዓና ልዩ ጎአ ነ ያ ዜማ ማሰት ጣዕም ለዛና ስልት ባለው ተከታታይ ቅንቀና የሚያሰሙት ድምፅ ማለት ነው ወይም በልዩ ልዩ ሥነ ድምፅ ተቀነባብሮ ተደራጅቶና ተስማምቶ ልዩ ስሜትና ተመስጦ ሊሰጥ በሚችል መልኩ የሚያሰሙት ቅንቀና ነው ዜማ የተጀመረው በጥንተ ፍጥረት በመላእክት አንደበት ነው መላእክት እንደተፈጠሩ ወዲያውኑ ፈጣሪያቸው እግዚአብሔርን በጣዕመ ዜማ አመስግነዋል ኢየዮ ከመጀመሪያው ጀምሮ እግዚአብሔር ሰውንና መላእክትን መፍጠሩ ስሙን አመስግነው ክብሩን እንዲወርሱ ነውና በጣዕመ ዜማ ማመስገንን በባህርያቸው ውስጥ እንደ አንድ መሠረታዊ ፍላጎት አድርጎ ፈጥሮላቸዋል ከዚህም የተነሣ ዜማን የመውደድ ዝንባሌ ተፈጥሮአዊ ሆኖ ይገኛል ዜማን የመውደድ ዝንባሌ በመላእክትና በሰዎች ይበልጥ ጐልቶ ይታይ እንጂ ሕይወት ባላቸው በሌሎች ፍጡራንም በብዛት የሚታይ ነው ለምሳሌ አዕዋፍ ዘሠናይ ዜማሆሙ ተብሎ የተመሠከረለትን የአዕዋፍ ዜማ መጥቀስ ይቻላል እንግዲህ ይህንን ሁሉ ስንመለከት የስጦታ ሁሉ ባለቤት የሆነው እግዚአብሔር ፍጡራንን በባህርያቸው በዜማ የማመስገን ፍላጎትና ዝንባሌ እንዲኖራቸው አድርጎ በመፍጠሩ የዜማ መገኛውና ምንጩ እርሱ ራሱ ሆኖ እናገኘዋለን ከጥንተ ፍጥረት ጀምሮ በጣዕመ ዜማ ማመስገን በሰማያውያን ፍጡራን ዘንድ የማያቋርጥ መደበኛ ሥራ ነው ራእ ኢሳ እንደዚሁም ዜማ በተፈጥሮ የተገኘ ተወዳጅ ስጦታ እንደመሆኑ መጠን ሁሌም የመንፈስ ምግብ ነውና ሰዎች ከጥንተ ፍጥረት ጀምሮ ሲጠቀሙበት ኖሮዋል ዘፍ ከዚህም የተነሣ ጣዕሙ ይዘቱና ስልቱ ይለያይ እንደሆነ ነው እንጂ ሰዎች ከተፈጠሩበት ጊዜ አንሥቶ ከጣፅመ ዜማ የተለዩበት ጊዜ የለም በመሆኑም በየትኛውም ክፍለ ዓለም የሚገኝ ሕዝብ የራሱ የሆነ ዜማ አለው በተለይም በኢትዮጵያ ውስጥ ዜማ በአምስት ዓይነት ተከፍሎ ጥቅም ላይ ሲውል ይታያል እነዚህም ሀ አግዚአብሔር የሚመሰገንበት መንፈሳዊ ዜማ ማኅሌት ሊለ ሕዝብ በደስታ ጊዜ የሚጠቀምበት የደስታ ዜማ ዘፈን ጆቫ ከ ሕዝብ በኃዘን ጊዜ የሚጠቀምበት የኃዘን ዜማ ልቅሶ መ ነዳያን በችግር ጊዜ የሚለምኑበት የልመና ዜማ ልመና ሠ በሠልፍ ጊዜ ለመቀስቀሻ የሚጠቀሙበት የፉከራ ዜማ ቀረርቱ ናቸው ዜማ ለእነዚህ ሁሉ የጋራ መጠርያቸው ነው ሆኖም የዜማዎቹ ድምፀ ቃና ሥነ ቃልና እንቅስቃሴ የአንዱ ከሌላው የተለያዩ ናቸው እንግዲህ ስለ ዜማ አጀማመርና አመጣጥ በአጭሩ ይህን ያህል ካልን በኋላ የዚህ ጽሑፍ ዋና ርእስ ወደሆነው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንና ፀዋትወ ዜማ ወደሚለው ዝርዝር ገለጻ እንገባለን አርፈ መረ ኢዚ ችን ጠሃ ፔሳ ብዛዳቨክክ ክ። ያአ ዛክ ቀ ሳነ የባ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንና ፀዋትወ ዜማ ቅድመ ክርስትና የነበረ ዜማ የኢትዮጵያ ሰዎች ከጥንት ጀምሮ ከአምልኮተ እግዚአብሔር የተለዩበት ጊዜ የለም በመሆኑም ዜማ ተፈጥሮአዊ ስጦታ እንደመሆኑ መጠን በተፈጥሮ ያገኙትና የራሳቸው የሆነ የእግዚአብሔር ማመስገኛ ጣዕመ ዜማ አልነበራቸውም ማለት አይቻልም ኦሪት ገና ወደኢትየጵያ ከመግባቱ በፊት ስብሐተ እግዚአብሔር አምልኮተ እግዚአብሔርና ፈሪፃ እግዚአብሔር በኢትዮጵያ ሕዝብ ዘንድ እንደነበረ ይታወቃል አምልኮት ካለ ምስጋና አለ ምስጋናም ካለ ዜማም አብሮ አለ ከዚህ ሁኔታ ስንመለከት ከሕገ ኦሪት መምጣት በፊት በኢትዮጵያ በዜማ ማመስገን ነበረ ማለት ይቻላል ከዚህም በኋላ በኢትዮጵያ ዘመነ ከበው አልፎ ዘመነ ኦሪት ሲተካና በቀዳማዊ ምኒልክ ዘመን ታቦተ ጽዮንና ሌዋውያን ሲመጡ የመዝሙራት መጻሕፍት አብረው ስለመጡ የዜማው መልክ በመሣርያ በዓይነትና በአጠቃቀም ተጨማሪ መልክ መያዙ አልቀረም መጽሐፍ ቅዱስ መዝ ዜና መዋቀዳ እንደሚያስረዳው በዳዊትና በሰሎሞን ጊዜ በአግዚአብሔር ታቦት ፊት በከበሮ በጸናጽል በመሰንቆ በበገና በዕንዚራ በቀንደ መለክት በፅልልታና በሆታ እግዚአብሔር በዜማ ይመሰገን እንደነበረ ነው ይህ ዓይነቱ ምስጋናና የምስጋና መሣርያ በዋነኛነት ይጠቀሙ የነበሩ የታቦተ ዮን አገልጋዮች የነበሩ ሌዋውያን ካህናት መሆናቸውንም መጽሐፍ ቅዱስ ያስረዳል ዕዝ በቀዳማዊ ምኒልክ አማካኝነት ታቦተ ጽዮን ወደ ኢትዮጵያ ስትመጣ ሌዋውያንም ከብረው ስለመጡ ዜማቸው ማኅሌታቸውና የማኅሌት መሣርያቸው ሁሉ በዚያን ጊዜ አብሮ ወደ ኢትዮጵያ ገብቶአል አገሪቱም ይህንን የዜማ ስልት ከነመሣርያው እስከ ዘመነ ክርስትና ስትገለገልበት ቁይታለች የዚህ ዓይነቱ ጣዕመ ዜማ አገልጋዮችም ታቦተ ጽዮን በምትኖርበት ድንኳን ውስጥ ከዓመት እስከ ዓመት ያለማቋረጥ የሚያገለግሉ ስለነበሩ ካህናተ ደብተራ ይባላሉ ትርጓሜውም ታቦተ ጽዮን በምትኖርበት ድንኳን ውስጥ የሚያገለግሉ ካህናት ማለት ነው ይህ ስም ከጥንት ጀምሮ የቁየ የመዓርግ ወይም የሙያ ስም ነው ስያሜው እስከ ቅርብ ጊዜ ትልቅ የመዓርግ ስም ሆኖ ለቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ይሰጥ ስለነበረ ሊቃውንቱ ደብተራ እገሌ እየተባሉ ይጠሩበት ነበር እነዚህ በዘመነ ኦሪት የመጡ የዜማ መሣርያዎች አለባበሶችና የመዝሙር አጠቃቀም ስልቶች ዛሬም ድረስ ቤተ ክርስቲያን ስትገለገልባቸው ትገኛለች ለምሳሌ ከዜማ መሣርያዎች መካከል ከበሮ ጸናጽል መለከት መሰንቆ በገና ወዘተ ይገኙበታል መዝ ከአለባበስም ረጅም ቀሚስ ጥምጥም መጐናጸፊያ ጋቢ እና ካባ ወዘተ ይገኙባቸዋል ዘሌ ከመዝሙር ስልት ደግሞ የቅዱስ ያሬድ የምዕራፍ ዜማ ምዕዛል ስልት ይገኝበታል ዕዝ ዜማ በክርስትና ምሥረታ ዜ ኢትዮጵያ በዐራተኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጀመርያ አካባቢ የክርስትና ዛሃይማኖትን በብሔራዊ ደረጃ ስትቀበል ለምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን ማስፈጸምያ የሚሆን ክርስቲያናዊ ዜማ ነበራት ይህ ዜማ በሌሎች አብያተ ክርስቲያናት እንደሚታየው ለአገልግሎት ማስፈጸሚያ ያህል በመጠኑ ያገለግል የነበረ ዜማ እንጂ እንደ አሁኑ ጥልቀት ምጥቀትና ርቀት ያለው የተደራጀና የተቀነባበረ ዜማ አልነበረም ዘመቱ ጠ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓም ከ ዓም ጀምሮ እስከ አምስት መቶ ዐርባ ዓም በዚሁ ዜማ ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን ሲሰጡ እግዚአብሔርም ሲመሰገን ኖሮአል ከአምስተኛው መቶ ክፍለ ዘመን በኋላ ግን እግዚአብሔር ቀደም ሲል የኢትዮጵያ ሰዎች በፊቱ ይሰግዳሉ መዝ ኢትዮጵያ እጆችዋን ወደ አግዚአብሔር ትዘረጋለች መዝ ሲል በዳዊት አንደበት የመሰከረውን የኢትዮጵያ ሕዝብ ፃይማኖትና አምልኮተ እግዚአብሔር በልዩ ጣዕመ ዜማ እንዲታጀብ በመፈለጉ ከአኩስም ጽዮን ካህናተ ደብተራ መካከል አንዱን ካህን ለታላቅ ሰማያዊ ጣዕመ ዜማ መገለጥ መረጠ ቅዱስ ያሬድ ክፍል የቅዱስ ያሬድ ታሪክና አነሣሥ የቅዱስ ያሬድ ሐረገ ትውልድ ከካህናተ አኩስም ወገን ነው አባቱ አብዩድ ወይም ይስሐቅ ይባላል ክንዳንድ መጻሕፍት አዳም ይባላል ይላሉ እናቱም ክርስቲና ወይም ታውክልያ ትባላለች ቅዱስ ያሬድ በአምስት መቶ አምስት ዓመተ ምሕረት በአኩስም ከተማ ተወለደ እግዚአብሔር ሥራውን ሊሠራበት የመረጠው ቅዱስ ሰው ነውና ለወደፊት በእርሱ አማካይነት የሚሠራውን ሥራ ለመግለጽ ስለፈለገ በወላጆቹ አድሮ ከአዳም ስድስተኛ ትውልድ በሆነው በስድስተኛው ሰው በመላልኤል ልጅ በያሬድ ስም ያሬድ ተብሎ እንዲጠራ አደረገ ዘፍና ያሬድ ማለት ርደት ወሪድ ማለትም መውረድ ማለት ነው በቀዳማዊው ያሬድ ጊዜ ደቂቀ ሴት ከደብር ቅዱስ ወደ ደቂቀ ቃየል ወደ ምድረ ፍዳ ስለወረዱ ያንን ለማስታወስ አባቱ መላልኤል ያሬድ ብሎታል ወጸውዐ ስሞ ያሬድፃ እስመ በመዋዕሊሁ ወረዱ መላእክተ አግዚአብሔር ውስተ ምድር እለ ተሰምዩ ትጉፃነ መጽኩፋሌ ትርጓሜውም ስሙን ያሬድ ብሎ ጠራው በእርሱ ዘመን ትተፃን ተብለው የሚጠሩ የእግዚአብሔር መላእክት ደቂቀ ሴት ከደብር ቅዱስ ወደ ምድረ ፍዳ ወርደዋልና ማለት ነው በኢትዮጵያም ዳግማዊ ያሬድ በስድስተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ተነሥቶ ሰማያዊውን ልዩ ጣዕመ ዜማ ወደ ኢትዮጵያ የሚያወርድ ነውና ይህንን ለመግለጽ እግዚአብሔር በአባቱና በእናቱ አድሮ ያሬድ እንዲባል አድርጎአል ምሥጢሩ ልዩ ጣዕመ ዜማን ከሰማይ የሚያወርድ መሆኑን ያሳያል ቅዱስ ያሬድ አባቱ አብዩድ በሕጻንነቱ ስለሞተበት እናቱ ታውክልያ በፃይማኖት ኩትኩታ በፈሪሀ እግዚአብሔር አሳደገችው ሕጻኑ ያሬድ በሰባት ዓመቱ ትምህርት እንዲማር የአኩስም ቤተ ጉባኤ ቤተ ቀጢን መምህር ወደ ነበረው ወደ ጌዴዎን ወሰደችውና ትምህርት መማሩን ቀጠለ ጌዴዎን የታውክልያ ወንድም ስለነበረ የሕጻነ ያሬድ አጎት ነበረና በቅርብ እየተከታተለ ያስተምረው ነበረ ሆኖም ትምህርት አልገባ ብሎት ብዙ ዓመታት ተጉላላ በዚህም ምክንያት ከፅለታት በአንድ ቀን አጎቱ ወይም መምህሩ ጌዴዎን ተናዶ ክፉኛ ገረፈው ሕጻኑ ያሬድም በዚህ ተበሳጭቶና ተስፋ ቁርጦ ከአኩስም ከተማ ወጥቶ ወደ እናቱ መንደር ወደ መደባይ ወለል ከአኩስም ወደ ሰሜን አቅጣጫ ሲጓዝ ማይ ክሬዋሕ ማይ ኪራሕ ከምትባል የውሀ ምንጭ ዳር ተቀምጦ ሲያዝንና ሲያለቅስ እግዚአብሔር አንድ የሚያጽናና ምልክት አሳየው ይዝውም ክሬዋሕ በትግርኛ ክራውሕ ከሚባል ዛፍ ሥር በውሀው ምንጭ ዳር ተቀምጦ ወደ ዛፍዋ ሊመለከት አንድ ትል የዛፍዋን ፍሬ ለመመገብ ሽቶ ወደላይ እየወጣና እየወደቀ ተደጋጋሚ ሙከራ ሲያደርግ ከቁቄየ በኋላ በሰባተኛው ጊዜ ወጥቶ ፍሬዋን ሲመገብ ተመለከተ ተመራማሪው ተማሪ ያሬድ ከዚህ ትል ጥረትና ስኬት ትምህርት ወስዶ እኔምኮ ተስፋ ሳልቁርጥ ብዙ ጥረት ካደረግሁ እንደዚህ ሊሳካልኝ ይችላል ብሎ በተስፋ ተጽናንቶ እንደገና ወደ መምህሩ በመመለስ ትምህርቱን ለመቀጠል ወሰነ ከዚህ በኋላ ወደመደባይ ወለል የነበረውን ጉዞ ሠርዞ መልስ ወደ አኩስም ከተማ ወደ መምህር ጌዴዎን ጉባኤ ቤት ሆነ መምህሩ ጌዴዎንም ተቀብሎ ማስተማሩን ቀጠሰ በዚህ ጊዜ ሕጻኑ ያሬድ ለብዙ ጊዜ አልገባ ያለውን ትምህርት በአጭር ጊዜ ውስጥ የግብረዲቁና ትምህርቱን አጠናቆ የታላቋ የአኩስም ጽዮን ቤተ ክርስቲያን ጥሩ አገልጋይ ዲያቆን ሆነ ትምህርቱንም በስፋት ስለቀጠለበት የመጻሕፍተ ብሉያትንና የመጻሕፍተ ሐዲሳትን ተርጓሚና ሊቅ ሆነ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓም እግዚአብሔር አንድ ትልቅ የሆነ ሥራን ለመሥራት በፈለገ ጊዜ ለሥራው መገለጫ በሆኑ ሰዎች ላይ መጠነኛ ፈተና ማሳየት ልማዱ ነው ለሣራ ለኤልሳቤጥና ለቅድስት ሐና አንዲሁም ዕውር ሆኖ ለተወለደው ሰው ያደረገውን ሁኔታ ይህንን ያረጋግጣል ይኸውም ለሣራ ይስሐቅን ያህል ልጅ ለኤልሳቤጥ ዮሐንስን ያህል ልጅ ለሐናም ድንግል ማርያምን ታህል ልጅ ለመስጠት በፈለገ ጊዜ በመጀመርያ በመካንነት ብዙ ጊዜ እንዲቆዩ አድርጓል የቷላ ጊላ ግን ሙቀት ልምላሜና አበባ ቢለያቸውም በከፃሊነቱ ልጆችን ወልደው እንዲታቀፉ አድርጎአቸዋል ዘፍጥ ሳሙቀዲ ሉቃስ ዕውር ሆኖ የተወለደው ሰውም ከእናቱ ማኅፀን ጀምሮ ዕውር ሆና እንዲወለድ ካደረገ በኋላ በከሃሊነቱ የዓይን ብርፃንን ስጥቶታል ይህም ለምን ዕውር ሆኖ እንደተወለደ በደቀ መዛምርቱ ለቀረበለት ጥያቄ ጌታችን ሲመልስ የእግዚአብሔር ሥራ በእርሱ እንዲገለጥ ነው ሲል ገልጾአል ዮሐ እንደዚህም ሁሉ የቅዱስ ያሬድ ትምህርት አልገባ ብሎት ለብዙ ጊዜ መጉላላት ነሽም ገላጭም ሰጭም እርሱ መሆኑን ለመግለጽ የተጠቀመበት ሁኔታ ነው ማለት ይቻላል ይህ ብቻም አይደለም ቅዱስ ያሬድ ከመጀመርያ ጀምሮ በጣም ዐዋቂና ትምህርት ተቀባይ ተማሪ ቢሆን ኖሮ ሰዎች የተገለጸለት ዜማንም ካለው የቄየ ዕውቀት እንደተገኘ አድርገው ይገምቱ ነበር ነገር ግን የፊደል ቁጠራን ብዙ ዓመታት የወሰደበት ቅዱስ ያሬድ እንደገና እጅግ በሚያስደንቅ ሁኔታ ከፍተኛ ሊቅና የዜማ ደራሲ ሆኖ መገኘት የእግዚአብሔር ከፃሊነትና ስጭነት በተጨባጭ የሚያስረዳና የቅዱስ ያሬድ ዜማም በሥጋዊ እውቀት የተገኘ ሳይሆን በእግዚአብሔር ገላጭነት የተገኘ መሆኑን የሚገልጽ ነው ቅዱስ ያሬድ መምህረ ብሉይ ወሐዲስ ቅዱስ ያሬድ እግዚአብሔር አእምሮ መጻሕፍትን ከገለጸለት ጊዜ ጀምሮ በዲቁና መዓርግ ቤተ ክርስቲያንን እያገለገለ ትምህርቱን ስለቀጠለ የብሉይና የሐዲስ መምህር ሆኖ በመምህሩ በጌዴዎን ወንበር ተተካ በዚህም መሠረት በትርጓሜ መጻሕፍት ትምህርት ብዙ ሊቃውንትን አፍርቶአል ቅዱስ ያሬድ በምሥጢረ መጻሕፍት ትርጓሜ ብቻ ሳይሆን በሥነ ጽሑፍም የላቀ ፅውቀት የነበረው ታላቅ ሊቅ ነውና ከቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን በፊት የነበረው ጥንታዊ የግእዝ ፊደል አጠቃቀምና አጻጻፍ ከክባ ሰላማ ከሣቴ ብርፃን በኋላ ከካዕብ እስከ ሳብዕ ያሉት የፊደል አናባቢዎች ተጨምረውሰት በመሻሻሉ አጻጻፉም ከቀኝ ወደ ግራ የነበረው ቀርቶ ከግራ ወደቀኝ በመደረጉ በአከልፍ ይጀምር የነበረው ፊደል በሀውት እንዲጀመር በመወሰኑ ሕዝቡ ከጻጻፉንም ሆነ ቋንቋውን ለመለማመድ ተቸግሮ ነበር ነገር ግን ቅዱስ ያሬድ አዲሱን የግእዝ ቋንቋ አጠቃቀም በጽሑፍና በትምህርት ስላስፋፋው በመጨረሻም በዜማ ድርሰቱ ስላዳበረውና የዜማ ትምህርት ደግሞ በመጽሐፍ ብቻ የሚማሩት ሳይሆን በቃል ጭምር የሚያዝ ስለሆነ ካህናቱ አዲሱን የግእዝ ቋንቋ በፍጥነት እንዲያውቁት አድርጎአቸዋል በቅዱስ ያሬድ ዘመን ከተለያዩ የሮምና የታናሽ እስያ አገሮች የተውጣጡ ተስዐቱ ቅዱሳን ወደ ኢትዮጵያ መጥተው አኩስም ከተማ ውስጥ ቤተ ቀጢን በተባለው ጉባኤ ቤት ሲኖሩ የቅዱስ ያሬድ ትምህርት ቤት ለግእዝ ቋንቋ ዕውቀታቸው ዋና ምንጭ ነበረ ተስዐቱ ቅዱሳን ከዚህ ከተራቀቀውና በግእዝ ቋንቋ ችሎታ በጣም ከታወቀው የቅዱስ ያሬድ ትምህርት ቤት በቀሰሙት የግእዝ ቋንቋ ፅውቀት አንዳንድ ያልተመለሱ መጻሐፍትን ለመተርጐምና ሥርዓተ ገዳምን በኢትዮጵያ ለማስፋፋት ችለዋል ከዚህም የተነሣ በቅዱስ ያሬድና በተስዐቱ ቅዱሳን መካከል በጣም የቀረበ ግንኙነት ነበረ ለቅዱስ ያሬድ ሰማያዊ ዜማ ተገለጸለት ቅዱስ ያሬድ በእንደዚህ ያለ ሁኔታ እያስተማረ ብዙ ጊዜ ከቁየ በጊላ እግዚአብሔር ሰማያዊውን ዜማ ሊገልጽለት ስለፈለገ ኅዳር ቀን ጠዋት ከገነተ ኤዶሞ እርሱ ወዳለበት ሦስት አዕዋፍን ላከለት ወፎቹም በክንድ ዛፍ ላይ ተቀምጠው በሰው አንደበት ያነጋግሩት ጀመር እንዲህ እያሉ ያሬድ ሆይ። ብላ ጠየቀችው እርሱም አላስተዋልኩም ብሎ መለሰላት እርሷም እንግዲያውስ እኔ እነግርሃለሁና አዲሱን የእግዚብሔር ስም እርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ የሚለውን ስም ጥራ አለችው ቅዱስ ያሬድም ኢየሱስ ክርስቶስ የሚለውን ስም በጠራ ጊዜ የፃያ አራቱ ካህናተ ሰማይ ዜማ ተገለጸለት ወዲያውም ቅዱስ ያሬድ በግእዝ በዕዝልና በዓራራይ ዜማውን ማዜም ጀመረ ከዚህ በኋላ ቀድሞ ወደነበረበት ወደ ቤተ ቀጢን ተመለሰ ከዚያም ሆኖ ፊቱን ታቦተ ጽዮን ወዳለችበት ወደምሥራቅ አዙሮ እጁንም ዘርግቶ እንዲህ ብሎ ሰማያዊውን ዜማ ለመጀመርያ ጊዜ በአኩስም ዐውደ ምሕረት አሰማ እንዲህ ሲል ፃሌ ሉያ ለአብ ሃሌ ሉያ ለወልድ ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ ቀዳሚፃ ለጽዮን ሰማየ ሣረረ ወበዳግም አርአዮ ለሙሴ ዘከመ ይገብር ግብራ ለደብተራ ይህም ማለት ለአብ ምስጋና ይገባል ለወልድም ምስጋና ይገባል ለመንፈስ ቅዱስም ምስጋና ይገባል የጽዮን መጀመርያዋ የሆነ እግዚአብሔር ሰማይን ፈጠረ ዳግመኛም የድንኳኑን ሥራ እንዴት አድርጎ መሥራት እንዳለበት ለሙሴ አሳየው ማለት ነው ዘጸ ዘጸ ይህ ሁሉ የተፈጸመው ኅዳር ቀን ነበረ ከሰማይ እንደተመለሰ ለመጀመርያ ጊዜ ጣዕመ ዜማውን ያሰማበት ቦታም ሙራደ ቃል ተባለ እስከዛሬም ድረስ ሙራደ ቃል እየተባለ ይጠራል ይኸውም ዜማው ከሰማይ የወረደ መሆኑን የሚያረጋግጥ እውነተኛ ማስረጃ ነው የዜማውም ስም አርያም ተባለ ይህም ከልዑል ሰማይ የተገኘ ዜማ መሆኑን ይገልጻል ከዚህም በተጨማሪ ዜማውን ከሰማይ ከመላእክት ዘንድ የሰማው መሆኑን ራሱ ቅዱስ ያሬድ እንዲህ ሲል ያረጋግጣል ዋይ ወይ ዜማ ዘሰማዕኩ በሰማይ እመላእክት ቅዱሳን እንዘ ይብሉ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር መልዐ ሰማያተ ወምድረ ቅዱሳተ ስብሐቲከ ትርጓሜውም ወይ ዜማ በሰማይ ሳለሁ ከቅዱሳን መላእክት የሰማሁት ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር ሆይ የክብርህ ምስጋና ሰማያትንና ምድርን መላ እያሉ ማለት ነው ድጓ ዘአርባዕቱ እንስሳ በዓም ከታተመው ገጽ ሁለተኛው ዓምድ ላይ እንደዚሁም ዝማሬ በተባለው ድርሰቱ ሰማየ በአብ ወበወልድ አርያመ ወበመንፈስ ቅዱስ ኀበ ዐረጉ ሰማዕኩ እመላእክት ዝማሬ በአድንኖ ወበአትሕቶ ቦ ዘያጽሕሱ ወቦ ዘይዜምሩ ትርጓሜውም በአብ ወደ ሰማይ በወልድ ወደ አርያም በመንፈስ ቅዱስም በወጣሁ ጊዜ ከመላእክት ዘንድ ዝማሬን ሰማሁ የሚያሸበሽቡ አሉ የሚዘምሩም አሉ ማለት ነው ዝማሬ ዘቅዱስ ያሬድ ግንቦት ቀን ላይ በተስፋ ገብረ ሥላሴ የታተመ ገጽ ይህ የቅዱስ ያሬድ ወደ ሰማይ መነጠቅና ከዚያም የመላእክትን ዝማሬ ሰምቶ መመለስ ከቅዱስ ጳውሎስ አባባል ጋር ተመሳሳይነት አለው ቅዱስ ጳውሎስ ለቆሮንቶስ ሰዎች በጻፈው ሁለተኛ መልእክቱ የተገለጠለትን ሰማያዊ ራእይ ሲገልጽ እንዲህ ያለው ሰው ከዐሥራ ዐራት ዓመት በፊት እስክ ሦስተኛው ሰማይ ድረስ ተነጠቀ ወደ ገነት ተነጠቀ ሰውም ሊናገረው የማይገባውንና የማይነገረውን ቃል ሰማ ቆሮ በእግዚአብሔር ዘንድ ለትልቅ ነገር የተመረጡ ሰዎች ወደ ሰማይ እየተነጠቁ መወሰድና በዚያም ልዩ የሆነውን ራእይ ማየት የተለመደ መሆኑን የቅዱስ ጳውሎስ አባባል ያረጋግጣል ቅዱስ ያሬድም እንደ ቅዱስ ጳውሎስ ወደ ሰማይ መነጠቁ ከድሮም ጀምሮ የተለመደ የእግዚአብሔር አሠራር እንጂ አዲስ ነገር እንዳልሆነ በዚህ መረዳት ይቻላል ቅዱስ ያሬድ ዜማ ማሰማት የጀመረበት ቀን ኅዳር ቀን ስለነበረ መሐሪው እግዚአብሔር በሕጻንነቴ ጊዜ የነበረኝን የትምህርት አለመቀበል ችግር አስወግዶ ለዚህን አበቃኝ ሲል አስተምሕሮ ብሎ ወቅቱን ሰየመው አስተምሕሮ ማለት የምሕረት ወቅት ማለት ነው በዚህ ቀን ቅዱስ ያሬድ በሙራደ ቃል ሆኖ የዜማ ድምፁን ከፍ አድርጎ ባሰማ ጊዜ ንጉሠ አጹ ገብረ መስቀል ከነሠራዊታቸው ንግሥቲቱ ከነደንገጡሮቿ መሳፍንቱ መኳንንቱ ሊቃውንቱና ካህናቱ እንስሳቱና አዕዋፉ ሁሉ እሱ ወዳለበት ቦታ ተሰብስበው ከጣዕሙ የተነሣ መንፈስን የሚያድስ ልቡናን የሚያስደስትና አጥንትን የሚያለመልም ከዲሱን ሰማያዊ ዜማ ረኃብ ጥማት ሳይሰማቸው በከፍተኛ ተመስጦና አድናቆት ሲሰሙ ዋሉ ቅዱስ ያሬድም በግእዝ በዕዝልና በአራራይ ዜማውን እያስማማ ፈጣሪው እግዚአብሔርን ማመስገኑ ቀጠለ ሲያመሰግነውም የፃያ ሁለት ሥነ ፍጥረት ፈጣሪና መጋቢ መሆኑን ለመግለጽ በሃያ ሁለት አርእስተ ዜማ እያቀነባበረ ነበር አ ዘበ ይከ አ ባኤ እ ከ ክሌ አ ውር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓም የቅዱስ ያሬድ ሐዋርያዊ አገልግሎት ቅዱስ ያሬድና አቡነ አረጋዊ በደብረ ዳሞ ገዳም ላይ የቅዱስ ያሬድ የአቡነ አረጋዊና የአጴ ገብረ መስቀል ፍቅር ከልክ ያሰፈና በጣም የጸና ነበረ ጻድቁ አቡነ አረጋዊ ለሥርዓተ ምንኩስና አገልግሎት የሚሆንና ከከተማ ወጣ ያለ ምቹ ቦታ ሲፈልጉ ከአኩስም ከተማ ወደ ሰሜን ምሥራቅ አቅጣጫ አካባቢ ለዚህ አገልግሎት የሚሆን ትልቅ ተራራ አገኙ ደብረ ዳሞ ይህ የደብረ ዳሞ ተራራ ዙርያው ሁሉ ገደል የሆነና ምንም መውጫ የሌለው ስለነበረ ወደላይ ለመውጣት አልቻሉም ነበረ ኋላ ግን ሱባዔ ገብተው ፈጣሪያቸውን ስለተማጸኑ በቅዱስ ሚካኤል ተራዳኢነት የታዘዘ ዘንዶ መጥቶ በጅራቱ ወገባቸውን አሥሮ ወደተራራው ላይ አወጣቸው ከዚያም ሆነው የተራራውን ራስ ሲመለከቱ ለምናኔና ለሥርዓተ ምንኩስና በጣም የተስማማ ሆኖ ስላገኙት ንጉሠ ነገሥቱ አጹ ገብረ መስቀልን በተራራው ላይ ቤተ ክርስቲያን እንዲሠሩላቸው አስታወሱአቸው አውም እስከዛሬ ድረስ ቆሞ የሜታየውን አስደናቂ ቤተ ክርስቲያን አሠርተው ለጻድቁ አስረከቡአቸው ጻድቁ አቡነ አረጋዊም የእመቤታችንን ጽላት በማስገባት ቤተ ክርስቲያኑን ለማስመረቅ ስላሰቡ ቅዱስ ያሬድን ከአኩስም ዮን ጋብዘው የተሠራውን ቤተ ክርስቲያን እንዲጉብኝላቸው አደረጉ ቅዱስ ያሬድም በጻድቁ ጥሪ መሠረት በደብረ ዳሞ ተራራ ላይ ተገኝቶ የቤተ ክርስቲያኑን ሥራ ማማር በእጅጉ ስላስደሰተው በማድነቅ እንዲህ ብሎ ዘመረ ይሔውጽዋ መላእክት እንተ በሰማያት ይሔውጽዋ መላእክት እስመ ማኅ ደረ መሰኮት ዖድክዋ ዖድክዋ ዖድክዋ ወርኢኩ ሥነ ሕንጹፃ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን ምስከል ወምስጋድ ወምስትሥራየ ኃጢአት ይእቲ ቅድስት ደብተራ ትርጓሜውም በሰማያት ያሉ መላእክት ይገብኙታል የመለኮት ማደርያ ናትና መላእክት ይጐበኙታል ቅድስት ቤተ ክርስተያንን ዞርቷት ዞርሏቷት ዞርሏት የሕንጻዋ ማማርም አየሁ እሷ መጸለያ መስገጃና የኃጢአት ማስተሥረያ ቅድስት ድንኳን ናት ማለት ነው በእንደዚህ ያለ ደማቅ ሁኔታ አጹ ገብረ መስቀል ቅዱስ ያሬድና አቡነ አረጋዊ የደብረ ዳሞን ቤተ ክርስቲያን ቅዳሴ ቤት አከበሩ በዚህ ምክንያት መነሻነት ከዚህ ጊዜ ጆምሮ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የታቦቱ ዓመታዊ በዓለ ንግሥ ሲከበር ሥርዓተ ዑደት ማድረስ የተለመደ ሆነ ቅዱስ ያሬድ በዚሁ ገዳም ስምንት ቀን ያህል ከአቡነ አረጋዊ ጋር ቁይቶ ወደ አኩስም ተመለሰ እንደተመለሰም ወደ አኩስም ጽዮን ማርያም ቤተ ክርስቲያን ገብቶ ቅድስት ወብፅዕት ስብሐት ወቡርክት ክብርት ወልዕልት አንቀጸ ብርፃን ብሎ በመጀመር አንቀጸ ብርፃን የተባለውን ድርሰቱ ደረሰ ይህንን ድርስት በሚደርስበት ጊዜ እጁ በታቦተ ጽዮን ላይ ረቦ በመንፈስ ቅዱስ እየተቃኘ ስለነበር ከመሬት አንድ ክንድ ያህል ከፍ ብሎ ይታይ ነበር ይህ የቅዱስ ያሬድ ድርሰት የሆነው አንቀጸ ብርሃን በቤተ ክርስቲያናችን ተወዳጅ ከሆነው የውዳሴ ማርያም ጸሎት ቀጥሎ ዘወትር የሚሜጸለይና በቃል የሚጠና ነው በምሥጢሩ ጥልቀትና ምጥቀትም እጅግ የላቀ ነው የጣና ሐይቅ ጉብኝት አቡነ አረጋዊ ቅዱስ ያሬድና አጴጹ ገብረ መስቀል በሥራው ሁሉ አይለያዩም ነበርና አገሩን ለማዳረስ ከአኩስም ተነሥተው በደቡብ ምዕራብ አቅጣጫ በመጓዝ ጣና ሐይቅ ደረሱ በጣና ሐይቅ ውስጥ ዛሬ ጣና ቂርቆስ እየተባለ በሚጠራው ደሴት ላይ ብዙ ቀናትን አሳለፉ ከዚያም ተነሥተው ወደ ደቡብ ምሥራቅ አቅጣጫ ሲጓዙ አንድ ተራራ አገኙ ያም ተራራ አቡነ አረጋዊ ለሥርዓተ ገዳም ስለተመኙት ያላቸውን ምኞት ለንጉሠ ነገሥቱ ለአጹ ገብረ መስቀል ገለጹ አውም እግዚአብሔር ከፈቀደ እዚህም እንደ ደብረ ዳሞ ያለ ቤተ ክርስቲያን ልሥራልዎ አሉአቸው እርሳቸውም ወደ እግዚአብሔር ጸለዩና የታዘዘ መልአክ መጥቶ ዙር አባ መንገለ ምሥራቅ አላቸው ወደ ምሥራቅ ዙር ማለቱ ነው እርሳቸውም መልአኩ እንዳመለከታቸው አጴ ገብረ መስቀልንና ቅዱስ ያሬድን አስከትለው ወደ ምሥራቅ በኩል ዞረው ሲመለክቱ በሐረግ ተንጠልጥለው መውጣት እንደሚችሉ ተረዱና በሐረጉ እአየተንጠለጠሉ ወደ ተራራው ወጡ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ የተራራው ስም ዙር አባ ተብሎ ተሰየመ አጴ ገብረ መስቀልም ለጻድቁ በገቡላቸው ቃል መሠረት ቤተ ክርስቲያኑን በሦስት ዓመት ሠርተው ጨረሱ አቡነ አረጋዊም ሥርዓተ ገዳምን እያስተማሩ ቅዱስ ያሬድም ዝማሬ መዋሥዕትን እያስተማረ ሦስት ዓመት ቁ ን ቁ በ ሓ ዚር ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ር ያህል ከቁዩ በኋላ ቅዳሴ ቤተ ክርስቲያኑን አክብረውና የእመቤታችንን ታቦት አስገብተው ወደ አኩስም ከተማቸው ተመለሱ ቅዱስ ያሬድም ወደ አኩስም እንደተመለሰ ማይክሬዋሕ ማይ ክራውሕ በተባለው ቦታ ውዳሴ ማርያምንና አሥራ አራት ቅዳሴያትን በዜማ አደረሰ የቅዱስ ያሬድ ምናኔ ቅዱስ ያሬድና ንጉሠ ነገሥቱ አ ገብረ መስቀል በሁሉም ነገር ሳይለያዩ በጽኑ ፍቅርና ስምምነት የቤተ ክርስቲያንን ሥርዓት ያደራጁ ነበር ፍቅራቸው እንደ ዘሩባቤልና እንደ ዮሴዕ ያለ ጠንካራ ፍቅር ነበረ በዚህም ሁኒታ ቅዱስ ያሬድ ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያንን አጹ ገብረ መስቀል ሥርዓተ መንግሥትን የማደራጀት ሥራ ይሠሩ ነበርና በዚህ ጊዜ ሥርዓተ ዑደተ ሆሣዕናን ሥርዓተ ንግሥናንና ሥርዓተ ቅዳሴ ቤተ ክርስቲያንን አዘጋጁ ከዚህም ጋር አጹ ገብረ መስቀል ለቅዱስ ያሬድ ዜማ የተለየ ፍቅር ነበራቸውና ከአደባባይ መልስ ሲሆን የዕረፍት ጊዜያቸውን በቤተ ቀጢን ከቅዱስ ያሬድ ጉባኤ ቤት እየተገኙ ጣዕመ ዜማውን ያዳምጡ ነበር በዚህም መሠረት ከዕለታት በአንድ ቀን ቅዱስ ያሬድ በጣዕመ ዜማ ተመስጦ ዝማሜውን ሲያወርደው ንጉሁም እንደ አርሱ ተመስጠው ዓይን ዓይኑን እየተመለከቱ የብረት ስለት ያለውን የወርቅ ዘንግ ይዘው እንደ እርሱ እዘማለሁ ሲሉ ሳያዩ ዘንጉን በቅዱስ ያሬድ እግር ላይ ቸከሉት ሁለቱም በተመስጦ ስለነበሩ የሆነውን ነገር ሁሉ አላዩም ይሁን እንጂ የቅዱስ ያሬድ ከግር ደም በደም ሆኖ እንደ ጐርፍ አካባቢውን ሲያጥለቀልቀው ይታይ ነበር በዚህ ጊዜ በአካባቢው ያሉ ደቀመዛሙርት ይህንን አይተው ለንጉሥ ነገሯቸው እርሳቸውም ደንግጠው ጦሩን አነሠትና በዚህ እጅግ አዝነው ደምህን ስላፈሰስሁ የምትፈልገውን ማንኛውንም ነገር ጠይቀኝ እሰጥፃለሁ ሲሉ ቃል ገቡለት ቅዱስ ያሬድም የምለምንህ አንዲት ነገር ናት እርሷን ፈጽምልኝ አለው አጹ ገብረ መስቀልም የፈለግኸውን ለምን ፈቅጄልፃለሁ አሉት እርሱም እስከአሁን እግዚአብሔር በፈቀደልኝና በገለጸልኝ መሠረት በዚህ ከተማ ከአንተ ጋር ቁይቼአለሁ ብዙ ደቀመዛሙርትም ተክቼአለሁ ከአንግዲህ ወዲህ የቀረኝን ዘመን በጸሎትና በብሕትውና ማሳለፍ እንድችል ከከተማው ራቅ ወዳለ ቦታ ፄጀ ፈጣሪየን ማገልገል እፈልጋለሁና ፈቃድህ ይሁንልኝ አለው አጹ ገብረ መስቀልም ይህንን የቅዱስ ያሬድ ቃል ሰምተው አዘኑ እንኳን ጣዕመ ዜማውን ሲሰመ ቀርቶ መልኩን ባዩ ጥር በኃሜት ይሞሉ የነበሩት አጹ ገብረ መስቀል ከእንግዲህ ወዲህ ያሬድን ማየት ሊቀርባቸው ነው ጣዕመ ዜማውን ከእርሱ መስማትም እንደዚሁ ሊቀር ነው በመሆኑም በጣም ኃዘን ተሰማቸው ሆኖም አንድ ጊዜ ቃል ስለገቡ ከመፍቀድ በቀር ሌላ አማራጭ አልነበራቸውምና አናተኛ ኃዘን እየተሰማቸው ፈቀዱለት መላው ካህናተ አኩስም ጽዮንና ሕዝበ ክርስቲያኑ በኣጠቃላይ በኃዘን ተዋጠ ቅዱስ ያሬድም በተፈቀደለት መሠረት ጉዞውን ወደ ደቡብ አቅጣጫ ወደ ስሜን ተራራዎች ከደረገ ካህናቱም እስከተከዜ ወንዝ ድረስ በልቅሶ ሸኙት ተከዜ ወንዝ ላይ ካህናቱና ደቀመዛሙርቱ ሲለዩት በሚከተለው ዜማ መልካሙን ሁሉ ተመኘላቸው ሰላመ ነሣእነ ወሰላመ ኃደግነ ለክሙ እግዚአብሔር ምስለ ኩልክሙ ወሰላመ እግዚአብሔር እንተ ኩሉ ባቲ ተሀሉ ወትረ ምስለ ኩልክሙ ትርጓሜውም ሰላምን ተቀበልን ለእናንተም ሰላምን ተውንላችሁ የእግዚአብሔር ሰላም ከሁላችሁ ጋር ይሁን ሁሉም የሚገኝባት የእግዚአብሔር ሰላም ሁልገጌዜ ከእናንተ ጋር ትሁን ማለት ነው ጾመ ድጓ ዘቅዱስ ያሬድ ከዘወረደ ሐሙስና ከምኩራብ ሐሙስ ከዚህ በኋላ ተሳስመው ተሰነባበቱ እነርሱም ወደ አኩስም ተመለሱ አርሱም ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ወደ ስሜን ተራራዎች ሄደ በዚያም አሁን በስሙ የታነጸው ቤተ ክርስቲያን ባለበት ቦታ ላይ በምናኔ ተወስኖ ፈጣሪውን በብሕትውና እያገለገለ ኖረ ደቀመዛሙርቱም ድጓውን እየጻፉ ከእርሱ ጋር ይኖሩ ነበር ክብዙ ዓመታት በኋላ የአኩስም ጽዮን ካህናት ሊጠይቁት ወደ ስሜን ሄዱና ተገናኝተው በናፍቆት ሰላም ሲባባሉና ሲሳሳሙ የሚከተሰውን ቃል በዜማ ዘመረ አኃውየ ሰላም ለክሙ ወበሰላም እኤምኃክሙ ዳኅናትኑ አብያተ ክርስቲያናት ወሚመ ዮንፃ ቅድስተ ትኤምኃክሙ ትኤምኃክሙ አምኃክሙኒ ፍሥሐ ወሰላም ትርጓሜውም ወንድሞቼ ሰላምታ ለእናንተ ይገባል በሰላምም እጅ እነሣላችኋለሁ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ደኅና ናቸውን። አለ ጠበል ቁ ረጨ ሬድ አርእስተ ዜማ ቅዱስ ያሬድ የዜማውን ድርሰት በዛያ ሁለት አርእስተ ዜማ ደርሶታል ይህንም ያደረገበት ምክንያት ፈጣሬ ፍጡራን የሆነ እግዚአብሔር አምላክ በፃያ ሁለት ሥነ ናፍጥረት የሚመሰገን መሆኑን ለማስረዳት ነው አንደ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ትምህርተ ሃይማኖት የሥነ ጥፍረት ጥር ፃያ ሁለት መሆኑ አዚህ ላይ ልብ ይለዋል የሥነ ፍጥረት ምሳሌ የሆኑት ፃያ ሁለት አርእስተ ዜማ የሚከተሉት ናቸው ዋዜማ በሐምስት አግዚአብሔር ነግሠ ይትባረክ ሠለስት ሰላም መዝሙር አክቡን ዘአምላኪየ ሚበዝጉ አርባዕት ብፁዕ ዘይሌቡ መወድስ ኩልክሙ ዕዝል ዘይእዜ ማኅሌት ስብሐተ ነግህ ቅዱስያሬፎና አስመ ለዓለም ነ ላነ አርያም ቸ ክብር ይእቲ ዝማሬ ዕጣነ ሞገር ይዝብመቻጮዕጩመ ኮን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ዘርስቶስ እስከ ዓም መሐትው አቡንና መዝሙር ቀጥራቸው አንድ ወገን ነው የቅዱስ ያሬድ ዜማ ድርሰት በነዚህ አርእስት የተወሰነና የተቀመረ ነው አጹ ገብረ መስቀል የዜማውን ጣዕም ከሰሙና ከተረዱ በኋላ እግዚአብሔር ለቤተ ክርስቲያን መገልገያና ለሕዝቡ መባረኪያ የሰጣቸው መሆኑን በመገንዘብ ሊቃውንቱን ተቀበሉትና ለቤተ ክርስቲያን መገልገያ ይሁን ብለው አዘዙአቸው ነገር ግን ካህናቱና ሊቃውንቱ ምን ምልክት አይተን እንቀበለው ብለው መለሱላቸው ከዚህ በኋላ ንጉሥ እንግዲያውስ ሱባዔ እንያዝና እርሱ ይግለጽልን ብለው ከታሕሣሥ አንድ ቀን ጀምሮ ሱባዔ እንዲያዝ አወጁ በዚያን ጊዜ ታሕሣሥ አንድ ቀን ሰኞ ዕለት ውሎ ነበርና ከሰኞ እስከ እሑድ በየቀኑ የአኩስም ጽዮን ማርያም ቤተ ክርስቲያንን እየዞሩ አራት መቶ እግዚኦታና አርባ አንድ በእንተ ማርያም እያደረሱ ምህላውን አካፄዱ በሰባተኛው ቀን እሑድ ለት ምህላውን ጨርሰው ሲያሳርጉ ጌታ በዕለተ ዓርብ እንደተሰቀለ ሆኖ በአኩስም ጽዮን ማርያም ቤተ ክርስቲያን ጐልላት ላይ ተገለጸላቸው ከዚህም አያይዞ ቅዱስ ያሬድ ዘ በመስቀሉ ተቀነወ ወበነቢያት ተሰብከ መላእክት ወሊቃነ መላእክት ሰብሕዎ ኪያሁ ንሰብክ መድኅነ ብሎ ነገረ መስቀሉን በማውሣት የወልድ ምሳሌ በሆነው በፅዝል ዘመረ ትርጓሜውም በነቢያት ትንቢት የተነገረለትንና በመስቀሉ ላይ የተቸነከረውን ጌታ መላእክትና የመላእክት አለቆች አመሰገኑት እኛም እርሱ መድኃኒት እንደሆነ እንናገራለን ማለት ነው በዚህ በተገለጸው ራእይ መሠረት ዜማው ከእግዚአብሔር ዝንድ የተሰጠ መሆኑን አምነው ቤተ መንግሥቱ ቤተ ክህነቱና ሕዝቡ በአንድነት ተቀበሉት የአኩስም ጽዮን ካህናተ ደብተራ ቀሳውቱና ዲያቆናቱም ወደ ቅዱስ ያሬድ ጉባኤ ቤት ገብተው ዜማውን በንቃትና በትጋት ይማሩት ጀመር ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ከመባቻ እስከ ሰባት ቀን የአኩስም ጽዮን ማርያም ቤተ ክርስቲያንን እየዞሩ አራት መቶ እግዚኦታና አርባ አንድ በእንተ ማርያም ማድረስ የተለመደ ቀዋሚ ሥርዓት ሆኖ እስከዛሬም ይሠራበታል በሌሎች ታላላቅ የኢትዮጵያ ገዳማትና አድባራትም ከመባቻ እስከ ሰባት ቀን አራት መቶ ምህላና አርባ አንድ በእንተ ማርያም ማድረስ ከዚህ የተወረሰ ነው ይህም ቀን ስብከት ተብሎ ተሰየመ ስብከት መባሉም የቅዱስ ያሬድ ጣዕመ ዜማ ከእግዚአብሔር የተገኘ መሆኑን ጌታ በዕለተ ዓርብ እንደተሰቀለ ሆኖ ለሕዝቡ በመታየት ስላረጋገጠና ቅዱስ ያሬድም ይህ የተሰቀለው ክርስቶስ ነቢያት በትንቢት የሰበኩት መሆኑን በመዝሙር ስለገለጸ ይህንኑና ትንቢተ ነቢያትን ለማስታወስ ነው ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ዜማው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መደበኛ መገልገያ ሆነ ማኅሌቱና ቅዳሴው ሁሉ በቅዱስ ያሬድ ጣዕመ ዜማ ተቀነባበረ የአኩስም ጽዮን ቤተ ክርስቲያንም ሰማያዊ ዜማን ከዓመት እስከ ዓመት ያለመቋረጥ የሚዘመርባት በምድር ያለች ሁለተኛ ጽርሐ አርያም ሆነች ቅዱስ ያሬድ ስሙ እንዳመለከተው ሰማያዊ ዜማን ወደ ምድር አወረደ ስም በተግባር ተገለጠ ኢትዮጵያ እጆቿን ወደ እግዚአብሔር ታደርሳለች ተብሎ በእግዚአብሔር ቃል የተነገረውና የተመሰከረው ንጹሑ አምልኮቷ በሰማያዊ ዜማ ታጀበ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በየትኛውም ክፍለ ዓለም የማይገኘውን ዜማ ተቀዳጀች በዚህም ዜማ ሃይማኖቷን ገነባች በቅዱስ ያሬድ ጣዕመ ዜማ እጅግ ተመስጦ የነበራቸውና በማንኛውም መልኩ ዜማው እንዲስፋፋ ከፍተኛ ጥረት ያደርጉ የነበሩት ንጉሠ ነገሥቱ አጹ ገብረ መስቀልም ለቅዱስ ያሬድ ደቀመዛሙርት ሰፊ ድጋፍ ያደርጉ ነበረ ይህንንም የቅዱስ ያሬድ መጽሐፈ ገድል እንዲህ ብሎ ይገልጸዋል ወአንበሮሙ በዓቢይ ክብር ንጉሥ ገብረ መስቀል ለመሀሪ ወለተመሀሪ ወይሁቦሙ ሲሳዮሙ በበጊዜሁ ዘይሜኒ ወመስቴሂ ወይነ ዘያስተፌሥሕ ልቦሙ ይሁቦሙ በበጊዜሁ ወያለብሶሙ ልብሰ ሜላት ወአልባሰ ወርቅ ትርጓሜውም ንጉሥ ገብረ መስቀል አስተማሪውንና ተማሪውን በታላቅ ክብር አስቀመጣቸው ወይም አኖራቸው እንደዚሁም ያማረ ምግብንና ልብን የሚያስደስት የወይን መጠጥን በየጊዜው ይሰጣቸው ነበረ የሐርና የወርቅ ልብስም ያለብሳቸው ነበረ ማለት ነው ቅዱስ ያሬድም በበኩሉ መስከረም ፃሃያ አምስት ቁን የሚውለው የአበባ በዓል ሲከበር ተቀጸል ጌ ገብረ መስቀል ሐጸጌ እያለ በመዘመር እቅፍ አበባን ያበረክትላቸው ነበር ትርጓሜውም አጹ ገብረ መስቀል ሆይ ያማረ አበባን ይቀዳጁ ማለት ነው ይህም በዓል ባህሉና ሥርዓቱ ተጠብቆ እስከ አጹ ዳዊት ዘመነ መንግሥት ድረስ መስከረም ቀን ሲከበር ኑሯል ኋላ ግን አጴ ዘርአ ያዕቆብ ግማደ መስቀሉን መስከረም ቀን ወደ ኢትየጵያ በማስገባታቸው ለዚህ መታሰቢያ እንዲሆን በማሰብ በዓሉ ከመስከረም ወደ መስከረም ቀን ተዛውሮ እንዲከበር አድርገዋል ከዚያን ጊዜ ጀምሮ አጴጹ መስቀል እየተባለ እስከ አዜ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት ድረስ በዓሉ መስከረም ቀን ይከበር ነበር ከዚያም በኋላ በደርግ ዘመነ መንግሥት ለ ዓመታት ያህል በዓሉን የማክበር ሁኔታ ተቋርጦ ነበር ይሁንና በዓሉ ኮኪኦሹቢቡ ፖዎሾዑኾኮኩኹፁዑሁኮጅዑኮኦዑፒፊ ከኸ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓም የቤተ ክርስቲያን በዓል እንደመሆኑ መጠን እንደ ደምቡ በቤተ ክርስቲያን ዓውደ ምሕረት እንዲከበር አምስተኛው የኢትዮጵያ ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኩስም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ዛይማኖት ወፕሬዚደንት ዘዓለም አብያተ ክርስቲያናት እንደ ጥንቱ በቤተ ክርስቲያን ዓውደ ምሕረት እንዲከበር ስላዘዙ አነሆ አሁን በየዓመቱ መስከረም ቀን በታላቅ ክብር በዓሉ እየተከበረ ይገኛል ክፍል የቅዱስ ያሬድ ዜማ ይዘት የቅዱስ ያሬድ ድርስት በይዘቱ የሥነ ፍጥረት ውበትን በማድነቅና የሥነ ፍጥረት አስገኝ የሆነው እግዚአብሔርን በማመስገን ላይ ያተኮረ ነው ይህም ማለት በክረምት ወራት ዘሩን ልምላሜውን ዝናሙን መብረቁን ነጐድጓዱን በመጥቀስ በወርኃ ጽጌ የአበባውን የመከሩን የምርቱንና የፍሬውን ሁኔታ በመጥቀስ ከዚህም ጋር ትንቢተ ነቢያትን የክርስቶስ ልደትን ጥምቀትን ጾምን ስቅለትን ትንሣኤን ዕርገትንና ስብከተ ሐዋርያትን በአጠቃላይ ጌታ ለሰው ልጆች ሲል በዚህ ዓለም የፈጸመውን የማዳን ሥራ ሁሉ በመጥቀስ እንደዚሁም የቅድስት ድንግል ማርያምን የቅዱሳን መላእክትን የነቢያትን የሐዋርያትን የጻድቃንና የሰማዕታትን ክብርና ቅድስና በማውሳት በስማቸው መማጸንና መጸለይን የሚያስገኘውን ጥቅም የሚያስረዳ ታላቅ የዛፃይማኖት ዜማዊ ትምህርት ነው ቅዱስ ያሬድ ቅዱሳት መጻሕፍትን በመጥቀስ ዜማውን ደርሶአልፎ ከእርሱ በፊት የነበሩና በእርሱ ዘመን የተጻፉ የቅዱሳን ገድላትና ድርሳናት ሁሉ በዜማ ድርሰቱ ተካተዋል የቅዱስ ያሬድ ድርሰት ቅዱሳት መጻሕፍትን ያጣቀሰ ብቻ ሳይሆን የተረጐመም ነው ለምሳሌ ሥኖ ለያዕቆብ ዘአፍቀረ ተብሎ በመዝ የተጠቀሰውን ወሥኑሰ ለያዕቆብ ዘይቤ ይእቲ ሥጋ እንተ ነሥኣ መድኅን እማርያም ማለትም የያዕቆብን ውበት ወይም ደም ግባት ወደደ የተባለው የዓለም መድኅን ክርስቶስ ከድንግል ማርያም የነሣትን ሥጋ ሲያመለክት ነው በማለት ተርጉሞታል በዚህ ዓይነት የተተረጐሙና የተብራሩ ብዙ የትርጓሜ ዓይነቶች በድርሰቱ ውስጥ ይገኛሉ ክዚህም በተጨማሪ ድርሰቱ ምስጋናን ጸሎትን ምክርን ታሪክን ትምህርተ መለኮትንና የሥነ ምግባር ትምህርትን ይዞና አካቶ ይገኛል የቅዱስ ያሬድ ድምፀ ዜማዎች በጥቅሉ ሦስት ዓይነት ናቸው እነርሱም ግእዝ ዕዝልና ዓራራይ ተብለው ይታወቃሉ ይሁንና የዜማው ዓይነት ሦስት ቢሆንም በባህርዩ ሲታይ የአንዱ ዜማ ክፍል ከሌላው የዜማ ክፍል የተለየ ነው ይህም ማለት የዜማው ቃና ከሦስቱ ድምፆች ማለትም ከግእዝ ከዕዝልና ከዓራራይ ሳይወጣ በመርዘምና በማጠር አንዱ ክፍለ ዜማ ከሌላው ክፍለ ዜማ ይለያል ማለት ነው ለምሳሌ ድጓ ከዝማሬ ዝማሬ ከመዋሥእት መዋሥእት ከቅዳሴ በአንድ ምልክት ወይም ምልክቱ አንድ ሆኖ ሳለ ባህርዩ ይለያያል ማለት ነው ይህም በቅዱስ ያሬድ አማካኝነት ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የተሰጣት የእግዚአብሔር ጸጋ ምን ያህል ታላቅና ዓይነተ ብዙ መሆኑን የሚያረጋግጥ ነው ሌላው የቅዱስ ያሬድ ዜማ ከሌላው ድርስት የሚለይበት ባህርይ የዜማው ጣዕምና ክብደት የኃይለ ቃሉ ጥልቀትና ምጥቀት እንዲሁም የሥነ ቃሉ ውበትና ከሌሎች የዜማ ደራስያን የተለየና ከባድ ሆኖ መገኘቱ ነው ለምሳሌ የቷላ ሊቃውንት ጥቂት የሆኑ የዜማ ድርሰቶችን በድጓው ውስጥ እንዲካተቱ አድርገዋል እነዚህ የኋላ ሊቃውንት የደረሷቸው ድርሰቶች አዋልድ ተብለው ይጠራሉ ወንበርም የላቸውም ይሁንና የሊቃውንቱ ድርሰቶችና የቅዱስ ያሬድ ድርሰት ሲመዛዘኑ የሰማይና የምድር ያህል ርቀት ወይም ልዩነት ያላቸው ሆነው ይገኛሉ የቅዱስ ያሬድ ዜማና ድርሰት ከሆነ ምንም ቢሆን የዜማ ክብደትና አመል ወይም የኃይለ ቃል ክብደትና የምሥጢር ጥልቀት አይጠፋበትምና በዚህ ባህርዩ ከሌሎች ድርሰቶች ተለይቶ የመታወቅ ባህርይ አለው ጣጻዱፀፅዛፓ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ አስከ ዓም የቅዱስ ያሬድ ዜማ እንዲሁ ልቅ የሆነ ድርሰት ሳይሆን እያንዳንዱ የድጓ ርአስ የራሱ የሆነ መታወቂያ ቤት ያለው ነው ይህም ማለት እያንዳንዱ የዜማ ርእስ የራሱ የሆነ የተለየ ስም የተለየ ቤት የተለየ ሃሌታና የተለየ አገልግሎት ያለው ነው እንደዚሁም በኃይለ ቃል በምልአተ ንባብ በዜማ ክብደትና በአመል የተለየ ባህርይ ያለው ነው በመሆኑም በዚህ ሁሉ በዓለም ውስጥ ተመሳሳይ የማይገኝለት ልዩ ስልት ያለው ዜማ ሆኖ ይገኛል ሌላ የዜማ ዐዋቂ ሰው ዝም ብሎ እንደመጣለት ከሚጮኽ በስተቀር ምን ዓይነት ዜማ አእንደሚያዜም ማለትም ግእዝ ዕዝል ወይም ዓራራይ ከሦስቱ የትኛው እንደሚያዜም እንኳን አያውቅም የቅዱስ ያሬድ ዜማ ግን ግእዙን ከዕዝሉ ዕዝሉን ከዓራራዩ ሳይደበላልቁ ለይተው የሚያዜሙት ነው የቅዱስ ያሬድ ዜማ አዋቂ የሆነ ሰው የሌላውን ዜማ ምን ዓይነት ዜማ እንደሆነ ለይቶ ማወቅ ይችላል ምክንያቱም ሰውም ሆነ እንስሳ ከሦስቱ የቅዱስ ያሬድ ድምፀ ዜማ ማለትም ከግእዝ ከዕዝልና ከዓራራይ ውጭ ሌላ ዜማ ኖሮ መጮኽ አይችልምና ነው ኢየዐዱ እንስሳ ወሰብእ እምነ ሠላስ ዜማሁ ማለትም እንስሳም ሆነ ሰው ከሦስቱ ዜማዎቹ ማለፍ አይችልም ይላልና ነው የቅዱስ ያሬድ ድምፀ ዜማ ዓይነቶች ቅዱስ ያሬድ ዜማውን ያዘጋጀው በሦስት ዓይነት ድምፀ ዜማ ነው እነርሱም ሀ ስማቸው ግእዝ ዕዝል ዓራራይ ይባላሉ እነዚህ ድምፆች በአምስቱ የዜማ ድርሰቶች ሁሉ ይገኛሉ ከነዚህ ሦስት ድምፅ የወጣ ዜማ የለም ሠለስቱ ዜማ ዘውአቱ ግአዝ ወዕዝል ወዓራራይ ማለትም የዜማ ድምጾች ሦስት ናቸው ይኸውም ግአዝ ዕዝልና ዓራራይ ናቸው ማሰት ነው በሌላም በኩል ሰዎችም ሆኑ እንስሳት ከነዚህ ሦስት ድምፀ ዜማዎች መውጣት እንደማይችሉ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ሲገልጹ እንዲህ ብለዋል አልቦ እምቅድሜሁ ወአልቦ እምድኅሬሁ ማኅሌታይ ሰብእ ዘከማሁ ያሬድ ካህን ለክርስቶስ ሰበከ ትንሣኤሁ ኢየዐዱ እንስሳ ወሰብእ እምነ ሠላስ ዜማሁ ትርጓሜውም ከእርሱ በፊትም ሆነ በኋላ እንደርሱ ያለ የማኅሌት ሊቅ የለም ካህን ያሬድ የክርስቶስን ትንሣኤ አስተማረ ሰውም ይሁን እንስሳ ከሦስቱ ዜማዎቹ አይወጣም ማለት ነው እነዚህ ዜማዎች የአንዱ ድምፅ ከሌላኛው ድምፅ ያልተደበሳለቀ ወጥ የሆነና የየራሳቸው የሆነ ድምፅ ያላቸው ናቸው በመሆኑም የዜማን ጠባይ በጥልቀት የተማሩና ያወቁ ሰዎች አንዱን ድምፅ ከሌላኛው ድምፅ ለመለየት ጊዜ አይወስድባቸውም የሦስቱ ድምፅ በዜማ ብቻ ሳይሆን በንባብ ወይም በምዕዛል ጊዜም ተጠብቆ የሚባል ነው ይህም ማለት የግእዝ ንባብ ከዕዝል ንባብ የዕዝል ንባብ ከዓራራይ ንባብ የተለየ ነው ማለት ነው ይህ ሁኔታ በተለይም በምዕራፍና በቅዳሴ ላይ የሚታይ ነው ለ ትርጉትማቸው ግእዝ ግእዝ የሚለው ቃል የተለያየ ትርጉም ያለው ቢሆንም የሌላውን ትተን በዜማ ስያሜ ላይ ያለውን ትርጉም እዚህ ማየቱ ተገቢ ነው በመሠረቱ ግእዝ ብዙ ትርጉም ይኑረው እንጂ ምሥጢሩ ዞሮ ዞሮ አንድ ወይም መጀመሪያ ከሚለው ሓሳብ አይወጣም በዚህም መሠረት በዜማ ስምነቱ ስንመለከት ግእዝ ማለት አንደኛ ወይም መጀመርያ ዜማ ማለት ነው በባህርዩም ሲታይ በጣም ጠንካራና ኃይለኛ ነው ከዚህም የተነሣ ሊቃውንቱ ደረቅ ዜማ ወዙ ወይም ለዛው በቀላሉ የማይያዝ ብለው ይገልጹታል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓም ፅዝል ዕዝል የሚለው ቃል ታዛይ ወይም ተደራቢ ማለት ነው ይህም ማለት ከግእዝ ጋር ተደርቦ የሚተዛዘል ማለት ነው ይኸውም በዓቢይ ስብሐተ ነግህ በነቢያትና በሰሎሞን ምዕዛል በስፋት ይታያል እነዚህ ምፅዛሎች ፅዝል ሲሆኑ ከምፅዛሎቹ የመጀመርያዎቹ ሁለት መስመርች በዕዝል ሲባሉ ቀጥለው ያሉ አምስት መሥመሮች ግን በግእዝ መተዛዘላቸው ከግእዝ ተደርቦ መባሉን ያረጋግጣሉ ፅዝል በዜማ ባህርዩም ማኅዘኒ ወይም አስለቃሽ አሳዛኝ ማለት ነው ይህም ይታወቅ ዘንድ ጌታ በተሰቀለበት በዕለተ ዓርብ የሚዜም ይህ ዕዝል የተባለው ዜማ ነው ዓራራይ ዓራራይ ማለት የሚያራራ ልዩ ጣዕም ያለውና ልብን የሚመስጥ ማለት ነው በባህርዩም በጣም ተወዳጅ የሆነና የማይጠገብ ዜማ ነው ይህ ዜማ በአምስቱ የዜማ ድርሰቶች ሁሉ ያለ ቢሆንም በተለይ በቅዳሴ ዜማ በዝቶ የሚታይ ነው የቅዳሴ ዜማ ቢያንስ ሰባ እጁ የዓራራይ ዜማ ነው ሐ ምሳሌያቸውኹ የቅዱስ ያሬድ ድምፀ ዜማዎች የተለያየ ስምና ትርጐም ያላቸውን ያህል ምሳሌያቸውም እንደዚሁ የተለያየ ምሥጢር ያለው ነው ይኸውም የእግዚአብሔር አንድነትንና ሦስትነትን የሚገልጽ ነው ከዚህ አንጻር ሲታዩ እያንዳንዳቸው የሚከተለውን ምሳሌና ምሥጢር ይሰጡናል ሀ ግእዝ ግእዝ የእግዚአብሔር አብ ምሳሌ ነው ግእዝ የመጀመርያው ዜማ ስም እንደሆነ ሁሉ እግዚአብሔርንም በሦስትነት ስሙ ስንጠራ በመጀመርያ አብ የሚለውን ስም መቅደሙን የሚያስረዳ ምሳሌ ነው የግእዝ ዜማ በባህርዩ ጠንካራና ኃይለኛ እንደሆነ ሁሉ እግዚአብሔር አብም ለአዳም የገባውን መሐላ ወይም ቃል ኪዳን ለመፈጸም አምስተኛው ሺሕ ተፈጽሞ ስድስተኛው ሺሕ ሲጋመስ በጽኑ ቀጠሮውና በታማኝ ቃሉ ኃይሉና ክንዱ የሆነውን አግዚአብሔር ወልድ ወደዚህ ዓለም መላኩን ምሥጢሩ ያሳያል በሌላም በኩል በዓቢይ ጾም ውስጥ ያሉት የመጀመርያዎቹ አምስት ሳምንታት የእግዚአብሔር አብና የአምስት ሺሕ ዓመታት ምሳሌ ናቸው በመሆኑም የአግዚአብሔር አብ ምሳሌ እንደመሆናቸው መጠን ቅዱስ ያሬድ ጾመ ድጓውን የአብ ምሳሌ በሆነው በግእዝ እንዲቆም አድርጎታል የአምስት ሺሕ ዘመን ምሳሌ እንደመሆናቸውም አምስት ሳምንታት ናቸው የግእዝ ዜማ በባህርዩ ገንተር ያለ ዜማ መሆኑ በአምስት ሺሕ ዓመታት ውስጥ ሰዎች በጽኑ መከራ ሥጋና መከራ ነፍስ የነበሩ መሆናቸውን ምስጢሩ ይጠቁማል ለ ዕዝል ፅዝል የእግዚአብሔር ወልድ ምሳሌ ነው ይኸውም የዕዝል ዜማ ስም እዛይ ታዛይ ወይም ተደራቢ ማለት እንደሆነ ቀደም ሲል ተገልጾአል ይህ ስም ቅድመ ዓለም ከብ የተደወለው እግዚአብሔር ወልድ ድኅረ ዓለም ሰው ሆኖ በዚህ ዓለም ሲወለድ ቅድስት ድንግል ማርያም ያዘለችው መሆኑን ምሥጢሩ ያሳያል የዕዝል ዜማ ከግእዝ ቀጥሎ አንደሚጠራ ከእግዚአብሔር አብ ቀጥሉም እግዚአብሔር ወልድ የሚጠራ መሆኑን በምሳሌነቱ ይገልጻል የዕዝል ዜማ በባህርዩ አሳዛኝና አስለቃሽ እንደሆነ እግዚአብሔር ወልድም ስውን ለማዳን የተቀበለው መከራ የሚያሳዝንና የሚያስለቅስ መሆኑን ምሥጢሩ ይገልጻል ይህ የፅዝል ዜማ በዓቢይ ጾም ውስጥ በስድስተኛው ሳምንት በሰሙነ ገብርቴር ይቆማል ይህም እግዚአብሔር ወልድ በስድስተኛው ሺሕ አጋማሽ ሰው ሆኖ መክራ በመቀበል ዓለምን ያዳነ መሆኑን ለመግለጽ ቅዱስ ያሬድ ስድስተኛውን ሳምንት የወልድ ምሳሌ በሆነው በዕዝል እንዲቆም አድርጎታል ከዚህም ሌላ ዕዝል የእግዚአብሔር ወልድ ምሳሌ መሆኑ ይታወቅ ዘንድ ጌታ ታላላቅ የማዳን ሥራዎች በሠራባቸው ቀናትና ዘመናት ዕዝል እንጂ ግእዝ አይቀደስባቸውም ለምሳሌ ከቀናት ትስብእት ልደት ጥምቀት ሆሣዕና ትንሣኤ ፅርገት ወዘተ ሲሆኑ ከዘመናት ደግሞ ንጉሠ ሰሎሞን ክርስቶስን በሙሽራና በአበባ ምእመናንን ዴሬ ሩ ኩፍ ው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓም ወደዚህ ዓለም መጥቶ የዓለም ቤዛ በመሆን ሰውን እንደሚያድን ነቢያት የተናገሩትን ትንቢት የሚታሰብበት ዝመነ ስብከት ክርስቶስ የተወለደበትንና የተጠመቀበትን የሚታወስበት ዘመነ ልደት ዘመነ አስተርእዮና ዘመነ መርዓዊ ክርስቶስ መከራ ተቀብሎ የሞተበት የተነሣበት ያረገበትና መንፈስ ቅዱስን ለሐዋርያት የሰጠበት ዘመነ ትንሣኤና የጳራቅሊጦስ ሳምንት በዕዝል መቀደሳቸው ዕዝል የወልድ ምሳሌ በመሆኑና ለእኛ ሲል የተቀበለውን መከራ ለማስታወስ ነው ሐ ዓራራይ ዓራራይ የእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ምሳሌ ነው ይኸውም የዓራራይ ዜማ ርኅራፄ ያለው ወይም አራ። ፆ ሩ ዮዑድሱጵድሱዑ ዮ ኮኮኪኮኪኪኪኪ ኪኪ ፒ ከጠ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓም ኤ ቅዱስ ያሬድ ያለ ዕረፍት ቀን ከሌሊት የሚያስተምር መምህር ስለነበረ በአጭር ጊዜ ውስጥ መላው የአኩስም ካህናተ ደብተራ የዜማ ሊቃውንት እንዲሆኑ አድርጎአል ከነዚህም ውስጥ በጣም የታወቁና ከእርሱ በኋላ የዜማ ትምህርትን ወደ መላ ኢትዮጵያ ያስፋፉ ደቀመዛሙርት የሚከተሉት ነበሩ አእነርሱም ሀ መንክራ ለ ሳዊራ ሒ ብስድራ መ አስክንድራ የተባሉት ናቸው የቅዱስ ያሬድ ትምህርት ቤት የራሱ የሆነ ሥርዓተ ትምህርት ነበረው ሥርዓቱም እንደሚከተለው ነበረ ቅዱስ ያሬድ የነግህ ጸሎቱን እንደፈጸመ በ ሰዓት ደወል ይደወላል ከዚህ በኋላ ደቀመዛምርቱ በሙሉ በሚማሩበት በቤተ ቀጢን ቤተ ጉባኤ ይገኛሉ ያን ጊዜ የተማሪዎቹ አለቃ የመማርያ መጻሕፍትን ያቀርባል ቅዱስ ያሬድም ትምህርቱን በጸሎት ከፍቶ ይጀምርላቸዋል ደቀመዛሙርቱም ዙርያውን ከበው ትምህርታቸውን ይቀጥላሉ ደቀመዛምርቱ መጻሕፍቶቻቸውን በአትሮንስ አስቀምጠው በየተራ እየጠየቁ እርሱም እያስረዳቸው በዚህ ዓይነት እስከ ሰዓት ድረስ ሲማሩ ይውላሉ ሰዓት ሲሆን ደወል ተደውሎ ትምህርቱ በጸሎት ይዘጋና እስከ ዕረፍት ይሆናል ሰዓት ሲሆን ደወል ተደውሎ እንደገና መምህራቸው ቅዱስ ያሬድና ደቀመዛምርቱ በጉባኤ ቤቱ ይገኛሉ ትምህርቱ በጸሎት ከተከፈተ በኋላ እስክ ሰዓት ሲማሩ ይቁቄያሉ ሰዓት ሲሆን ደወል ተደውሎ ትምህርቱ በጸሉት ይዘጋል በ ሰዓት ደወል ተደውሎ ውዳሴ ማርያምን መሐረነ አብንና ክሥተትን በዜማ ያደርሳሉ አያይዘውም የቃል ትምህርት ጸሎት ይጸልያሉ ቃል ትምህርት የሚባሉት ውዳሴ ማርያም መስተጋብእ አርባዕፅት አርያም ሠለስትና ክሥተት ናቸው ከጸሎቱ ፍጻሜ በኋላ የማታ ትምህርት አስከ ሰዓት ከምሽቱ ይቀጥላል አራት ሰዓት ሲሆን ትምህርቱ በጸሎት ይዘጋል ከዚህ በኋላ ደቀመዛሙርቱ እራታቸውን ይበሉና ሲቀጽሉ ያመሻሉ ከሌሊቱ ሰዓት ሲሆን ደወል ተደውሎ መምህሩም ደቀመዛሙርቱም በጉባኤ ቤቱ ይገኙና ትምህርቱ በጸሎት ይከፈታል እስከ ጠዋቱ ሰዓት ሲማሩ ቁይተው በዚህ ጊዜ ትምህርቱ በጸሎት ይዘጋል በ ሰዓት ቅዱስ ያሬድ ደቀመዛምርቱን አስከትሎ ወደ ቤተ ክርስቲያን በመፄድ እስከ ሁለት ሰዓት ከቀኑ የዕለቱን ስብሐተ ነግህ ያደርሳል ሰዓት ሲሆን ደወል ተደውሎ የማስተማር ሥራውን እንደገና ይቀጥላል በዚህ ሁኔታ ይካሄድ የነበረው የቅዱስ ያሬድ ትምህርት ቤት ሥርዓተ ትምህርት አስክ ዘመናችን ድረስ በአንዳንድ ታላላቅ ገዳማትና አድባራት ሥርዓቱ ተጠብቆ ሲፈጸም ይገኛል የመንፈሳዊ ትምህርት ቤት ደቀመዝሙር ከወንበር ወይም ከትምህርት የሚገታበት ገዜ ቢኖር የልመና ጊዜ ብቻ ነው ከዚህ በተረፈ ግን ሌትም ሆነ ቀን ማታም ሆነ ጠዋት መማር ነው ዕረፍት ተብሎ የሚታወቅ ነገር የለም ይህንን ሥርዓተ ትምህርት ስንመለከት በቅዱስ ያሬድ የተገነባው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ትምህርት ቤት የትምህርት ተኮር ሥርዓት ብቻ ሳይሆን የምናኔ የተጋድሎ የትሩፋትና የጸሎት ቤት ማእከልም ጭምር እንደነበረ እንገነዘባለን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓም የቅዱስ ያሬድ ዜማ መስፋፋት አ ንግናንነምኛየ ንያት የናናጥየየ ገና ቅዱስ ያሬድ ከተሠወረ በኋላ የሱ ዕውቅ ደቀመዛሙርት የነበሩት መንክራ ብስድራ ሳዊራ አስክንድራ ናቸው ይ እነዚህ ደቀመዛሙርት ከቅዱስ ያሬድ በኋላ በመምህራቸው እግር ተተክተው የቅዱስ ያሬድን ዜማ ማስተማር ቀጠሉ እነዚህ ዐራቱ ደቀመዛሙርት በትጋትና በንቃት እያስተማሩ ብዙ ሊቃውንትን ስላፈሩ የአኩስም ዮን ማርያም ቤተ ክርስቲያንን ጽርሐ አርያም አስመስለዋት ነበር በተለይም በመጀመርያ መንክራና እስክንድራ በቤተ ቀጢን ሆነው ዜማን የመጻሕፍተ ብሉያትን እና የመጻሕፍተ ሐዲሳትን ትርጓሜ ጭምር ያስተምሩ ስለነበር ጉባኤ ቤታቸው በጣም የሰፋ ነበረ እንደዚሁም ብስድራ እና ሳዊራ በአባ ገሪማ ገዳም መደራ ጉባኤ ቤት ውስጥ ሆነው ዜማን እያስተማሩ ብዙ ሊቃውንትን አፍርተዋል ሳዊራ ከመደራ ሳይወጣ ዕድሜውን በዚያ ፈጸመ መንክራም ከአኩስም ወጥቶ ደብረ ዳሞ ሄደ ከዚያም ከመነነ በኋላ በዚያው ዜማን እያስተማረ ብዙ ደቀመዛሙርትን አበርክቶ ዕድሜውን ሁሉ በዚያው ፈጽሞ ደብረ ዳሞ ተቀበረ እንደዚሁም ብስድራ ከመደራ ወደ ሐማሴን ሄዶ ድግሣ በሚባል ገዳም ውስጥ በምናኔ ተወሰነ አዚያም ዜማ እያስተማረ ብዙ ዘመን ተቀመጠ በመጨረሻም በዚያው አርፎ ተቀዐረ ብስድራ ካስተማራቸው ብዙ ደቀመዛሙርት አንዱ ፀሐየ ቅዱሳን ይባል ነበር እርሱም ከመምህሩ ሞት በኋላ ሐማሴንን ለቆ ወደ ሸዋ በመሄድ አጹ ገብረ መስቀል ባሠሩት ጎሐ ዮን ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ተቀምጦ ዜማን እያስተማረ ከቆየ በኋላ ብዙ ደቀመዛሙርትን ተክቶ በዚያው አረፈ አስክንድራ ግን በአኩስም ውስጥ የቤተ ቀጢን ጉባኤ ቤት መምህር ሆኖ እስከመጨረሻ ዕድሜው በዚያው ኖረ ከዚህ በኋላ የዜማው ትምህርት በትግራይ ውስጥ በሚገኙ ታላላቅ ገዳማትና አድባራት በጣና ቂርቆስ በጎሐ ዮን በተድባበ ማርያም በመርጡለ ማርያምና በዙር አባ ሁሉ ተዳረሰ በሄደትም በእንደዚህ ያለ ሁኔታ የቅዱስ ያሬድ ጣዕመ ዜማ በመላው ኢትየጵያ ተስፋፋ ክፍል የቅዱስ ያሬድ መጻሕፍተ ዜማ አክፋፈል ሞሃ ቀተዘፃቄትቀብኮ ቅዱስ ያሬድ ራሱ የደረሳቸውና ድርሰታቸው የሌሎች ሊቃውንት ሆነው ዜማቸውን ብቻ እሱ የደረሳቸው መጻሕፍት በአጠቃላይ አምስት ናቸው ከዓ ና እነዚህም ሀ ድጓ ለሊ ምዕራፍ ኩ ጅኑዮኑዑዮዑ ዑዙ ዑዮ ዞሾዞሾዞኬኪቤኬ ኪኑ በ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓም ሐሔ ዝማሬ መ መዋሥእት ሠዐሥራ ዐራቱ ቅዳሴ ናቸው ከነዚህም ውስጥ ድጓ ምዕራፍ ዝማሬና መዋሥእት ድርስታቸውም ሆነ ዜማቸው የራሱ ሲሆኑ ቅዳሴ ግን ድርሰቱ የሌሎች ሊቃውንት ሆኖ ዜማው የእርሱ ነው የቅዱስ ያሬድ መጻሕፍተ ዜማ ስያሜ ሀ ድጓ ድጓ የሚለው ስም የዜማ መጽሐፍ ስም ነው ይኸውም ራሱ ቅዱስ ያሬድ የደረሰውና ያዜመው መጽሐፍ ሲሆን በመጠኑ ከሌሎች ድርሰቶቹ በጣም ትልቅ ነው አጻጻፉ ረቂቅ ስለሆነ ድጓ የሚል ስም ተሰጥቶታል ይኸውም ደግደገ ከሣ ካለው ግስ የወጣ ዘር ሆኖ የጽሕፈቱን መክሳት ወይም ደቃቅ መሆን ያመለክታል አንዳንዶቹ እንደሚሉትም ንባቡን አላልቶ ድጓ ማለት የቤተ ክርስቲያን ትጥቋ ማለት ነው አከፋፈሉም በዐራት ትላልቅ ክፍሎች ይከፈላል ይኸውም ኛ ዮሐንስ ኛ አስተምሕሮ ኛ ጾመ ድጓና ኛ ፋሲካ ናቸው ዮሐገስ ይህ ክፍል ከዮሐንስ መስከረም እስክ ኅዳር ቀን ድረስ ያለው ሲሆን ክፍሉ በዜማው ከባድነትና በቁጥሩ ብዛት ከሌሎች ክፍሎች የበለጠ ነው አስተምሕር ይህ ሁለተኛው የድጓ ክፍል ስለ እግዚአብሔር መሐሪነትና ርኅራፄ በማውሳት ስለሚደምር አስተምሕሮ ተብሎ ይታወቃል ምድቡም ከታሕሣሥ ቀን ጀምሮ እስከ ፋሲካ ድረስ ባለው ጊዜ የሚዘመር ነው ጾመ ድዓ ይህ ሦስተኛ የድጓ ክፍል ከአስተምሕሮ የድጓ ክፍል ሆኖ በተለይም በጾመ አርብዓ ወቅት በነግህ በሠለስት በቀትርና በሠርክ እንዲሁም አሑድና ቅዳሜ በሌሊት የሚዘመር ነው በውስጡም የያዘው ፍሬ ሐሳብ የጾምን የጸሎትን የምጽዋትንና የፍቅርን ጠቃሚነት አጉልቶ የሚያስተምር ነው ፋሲካ አራተኛው የድጓ ክፍል ከፋሲካ ጀምሮ አስከ ጳጉሜን መጨረሻ ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ የሚዘመር ነው ለ ምዕራፍ ይህ ሁለተኛው የቅዱስ ያሬድ የድርሰት መጽሐፍ ነው ምዕራፍ የተባለበት ምክንያት በየመዝሙራቱ መሐል ፃሌታና ድጓ እያስገባ ለመዝሙሩ ማረፍያ ስላበጀለት በዚህ ምክንያት ምዕራፍ ጠጦጹዱፎዱ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓም የሚል ስም ሊያገኝ ችሏል ይህ የዜማ መጽሐፍ በሁለት ታላላቅ ክፍሎች ይከፈላል ይኸውም ሀ የዘወትር ምዕራፍ ሊ የጾም ምዕራና የዘወትር ምፅራፍ የሚባለው በዓመቱ ውስጥ ባሉት ቀናት ሳምንታትና በዓላት ሁልጊዜ በአገልግሎት ላይ የሚውል ሲሆን የጾም ምዕራፍ የሚባለው ደግሞ በጾመ አርብዓ ብቻ ለአገልግሉት የሚውል ነው ከዚህም በተጨማሪ በዐሥሩ ምህላት የሚባለው አርእስተ ምህላ በዚሁ ክፍል ይካተታል የምፅራና ቅንብር ከመዝሙረ ዳዊት ከድጓና ከጾመ ድጓ ጋር የተቀናጀ ነው የትምህርት አሰጣጡም አንደ ድጓው ወይም አንደ ዝማሬ መዋሥአቱ መጽሐፍ ተዘርግቶ ሳይሆን በቃል የሚጠናና የሚወሰን ነው ስለሆነም ምዕራፍን ለመማር መዝሙረ ዳዊትን ከነቢያት ምዕራፎችንና መኃልያተ ሰሎሞንን በቃል ሸምድዶ መያዝ ግድ ነው ሐ ዝማሬ የቃሉ ችርጓሜ ከመረ አመሰገነ ካለው ግሥ የወጣ ዘር ነው ፍቹም ምስጋና ማለት ነው ይህ የዜማ መጽሐፍ ከቅዳሴ ጋራ የተቆራኘ አገልግሎት ያለው ነው ይኸውም ሥርዓተ ቅዳሴው ተከናውኖ የኑርባን ምሥጢር ለምእመናን በሚሰጥበት ጊዜ የሚዘመር ነው ይህ ሥርዓት ጌታ ለሐዋርያት የኑርባንን ምሥጢር ካሳየ በኋጊላ ሐዋርያት ወድያውኑ በዝማሬ ምስጋና ማቅረባቸውን መሠረት ያደረገ የምስጋና ሥርዓት ነው ማቴ ይህ የዜማ ክፍል አምስት ክፍሎች አሉት እነሱም ሀ ዝማሬ ለ ጽዋዕ ሐ መንፈስ መ አኩቴት ሠ ምሥጢር ይባላሉ እነዚህ አምስቱ የዝማሬ ክፍሉች ከተቻለ በአንድ ቀን ይዘመራሉ ካልተቻለም ቱ ማለትም ዝማሬ ጽዋዕ እና መንፈስ ይዘመራሉ ይህ ካልሆነም ከአምስቱ አንዱን መርጦ ይባላል እነዚህ እያንዳንዳቸው በያዙት ኃይለ ቃል ተለይተው ይታወቃሉ ይኸውም ዝማሬው ኅብስት የሚለውን ቃል የሚያስቀድም ከሆነ ዝማሬ ይባላል ጽዋዕ የሚለውን ቃል የሚያስቀድም ከሆነም ጽዋዕ ይባላል መንፈስ የሚለውን ቃል የሚያስቀድም ከሆነ ደግሞ መንፈስ ይባላል አኩቴትና ምሥጢር የተባሉት ግን ሁሉንም የሚያጠቃልሉ ስለሆኑ በአርአስታቸው ብቻ ይታወቃሉ መ መዋሥእአት የቃሉ ትርጓሜ አውሥአ መለሰ ካለው የግእዝ ቃል የወጣ ሲሆን ቀጥተኛ ትርጉሙ መመላለሻ ማለት ነው ምክንያቱም አባባሉ በግራና በቀኝ እየተመላለሰ የሚባል ስለሆነ ነው በሌላም በኩል ስው ከዚህ ዓለም በሞት ሲለይ የሚጸለይለት ጸሎት እሱ ስለሆነ የነፍስ መሸኛና የመንግሥተ ሰማያት መውረሻ ጸሎት ማለት ነው። ይህም የቅኔ መሠረቱ የቅዱስ ያሬድ ቅኔ መሆኑን ያመለክታል ቅኔ በሀገራችን በኢትዮጵያ ወይም በቤተ ክርስቲያናችን ራሱን የቻለ ትምህርት ቤት ያለው ከፍተኛ የትምህርት ዓይንት ነው የቅኔ ትምህርት ደቀመዛሙርትን ተመራማሪዎች ደራሲዎችና የምሥጢር ሰዎች ወይም ፈላስፎች የሚያደርግ ከሣቴ ብርፃን በመሆኑ በቤተ ክርስቲያን ከፍተኛ ክብርና ቦታ የተስጠው ነው ቅኔ ቀደም ብሎም የነበረ ጥንታዊ ፅውቀት መሆኑ ባይካድም በተለይ በብሔራዊ ደረጃ የታወቀውና የቤተ ክርስቲያን መገልገያ መሆን የደመረው ከቅዱስ ያሬድ መነሣት ማለት ከስድስተኛው መቶ ዓመት ወዲህ መሆኑ ይነገራል ለዚህ ታሪክ ትክክለኛ ማስረጃ ሆኖ የሚጠቀሰውም ቀደም ሲል እንደተገለጸው መጽሐፈ ድጓ በመባል የሚታወቀው ትልቁ የፀዋትወ ዜማ ድርሰት ነው ይኸውም የፀዋትወ ዜማ ደራሲ የሆነው ቅዱስ ያሬድ በድጓ ድርሰቱ ሚበዝጉ ዋዜማ ሥላሴ ዘይእዜ መወድስ ክብር ይእቲና ዕጣነ ሞገር በማለት በዚሁ ድርሰት ውስጥ የሠራው ከመሆኑም በሳይ በተለይም እንደ አርያም ባለው የዜማ ድርሰቱ ቤት እየሠራና አየመታ ስለሚሄድ ነው በኋላም በ ዓም የተነሣው ዮሐንስ ገብላዊ ከቅዱስ ያሬድ የድጓ ድርሰት ጋር አያይዞ ከድዓው ድርስት ውስጥ አውጥቶ ራሱን የቻለ ድርሰትና ትምህርት ሆኖ እንዲቀጥል ያደረገው ሲሆን ዜማው ግን የጉት መንገድ ነበር ከጉባኤ ቃና እስከ ዕጣነ ሞገር ያለው የቅኔ ዓይነት በከሁኑ ዓይነት የዜማ ስልትና ቅኝት የተወሰነው ግን በ ዓም በአድያም ሰገድ ኢያሱ ዘመነ መንግሥት እንደሆነ ይተረካል ክፍል የቅኔ ትምህርት መሥራቾችና የመጀመሪያዎቹ የቅኔ ጉባኤ ቤቶች ከቅዱስ ያሬድ በኋላ የተነሥጮትም የቅኔ ትምህርት ምንጮች ወይም መሠረቶች የሚከተሉት ናቸው ከፍ ብሎ እንደ ተጠቀሰው የመጀመሪያው የቅኔ ትምህርት መሥራች ዮሐንስ ገብላዊ ሲሆን ዮሐንስ ገብላዊ አባ ወልደ ገብርኤልን አባ ወልደ ገብርኤልም ሠምረ ክርስቶስን ወይም ሠምረ አብን አስተማረ ይህም የተፈጸመው በ ዓም በዐፄ በአደ ማርያም ዘመነ መንግሥት ነበር አ ቨሦ ሾኮሾከድ ዑኦኮር ኪቢኺቤውኬእኪኪጢ ራራ ጠህ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓም ከዚያም ሠምረ አብ ልሒብንልሒብ ኤልያብንኤልያብ ድድቅ ወልደ ማርያምንና ተዋነይን አስተማረ ድድቅ ወልደ ማርያም የዋድላ ቅኔ መንገድ አብነት ሲሆን ተዋነይ ደግሞ የጎጃም ቅኔ መንገድ አብነት ነው እነዚህ ሊቃውንት ለዘመናዊ የቅኳ መንገድ መሥራቾች በመባል ስማቸው በቅኔ ታሪክ ለዘለዓለሙ ሲታወስ ይኖራል ከእነዚህ ከላይ ስማቸው ከተጠቀሰው የቅኔ ሊቃውንት ማለት ክድድቅ ወልደ ማርያምና ከተዋነይ በኋላ በተለይ ዋድላ ዋሽራና ጎንጅ የቅኔ ትምህርት አብነት መምህራን መፍለቂያ ቦታዎች ሆነው ይኖራሉ በመላ ኢትዮጵያ በው አህጉረ ስብከት ለሚገኙት በርካታ የቅኔ ጉባኤ ቤቶችም መሠረቶች እነዚህ ናቸው ስለቅኔ ታሪካዊ አመጣጥና ትምህርት የቤተ ክርስቲያናችን ሊቃውንት ፈውና መዝግበው ያቆዩን ከዚህ በላይ ተዘርዝሮ በቀረበው ትረካ ዓይነት ሲሆን ከዚያ በፊትም የቅኔ ሥነ ጥበብ በኢትዮጵያ ተፈልስፎ እስከ አነቅዱስ ያሬድ ዮሐንስ ገብላዊና ተዋነይ ወይም ደቀእስጢፋ መነሣት ድረስ ሲሠራበት እንደቆየ እነዮሐንስ አድማሱን የመሳሰሉት ዓይናማዎች የዘመኑ ምሁራን ስለ ቅኔ ታሪካዊ አመጣጥ ለዩኒቨርሲቲ ያቀረቡት ጥናታዊ ጽሑፍ እንደሚከተለው ይተርካል ቅኔ የተጀመረው በአገው ምድር ነው ጀማሪውም ዘሱቱኤል የተባለ ምሁር ነው ዘሱቱኤል ተብሎ በላኤ መጻሕፍት በሆነው በሱቱኤል እዝራ ስያሜ የሚጠራውም ክሱቱኤል እዝራ ጋር ተመጣጣኝ በሆነው ዕውቀቱና በሊቅነቱ ነው እንጂ የተጸውኦ ስሙ ወይም የመጠሪያ ስሙ አንድሪም ነው ይላሉ ዘሱቱኤል ኦሪታዊ ነበር ከኦሪት ያመጣል ይጠቅሳል የነበረውም ከኢትዮጵያ ክርስትና ከመግባቱ በፊት ይሁን ወይም በጋላ እንደሆን በትክክል አልታወቀም ምናልባት ኦሪታዊ ስለነበረ ቅድመ ክርስትና ይኖር ነበር የሚል ግምት ያስከትላል ይህ ደግሞ ኦሪታዌም ቢሆን ከክርስትናው ደርሶ እንደሆነስ። ታ ሕ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስክ ዓም የቅኔ መንገዶች መኖራቸውን በዘመናዊው የጊዜ ቤት አካኹድ በከኃዝ ቀምሮና ወስኖ በአጭር ዐረፍተ ነገር በ ቤት ወይም ስንኝ መጥኖ ያቀረበልን አንድ የቀድሞ የቅኔ ሊቅ ብቻውን ነው በዚህ ቅኔ አንፃር ራሳችንን ስንገመግመው ግን እጅግ ልንገረም እንችላለን ይኸውም የሀገራችን የኢትዮጵያን የሁለት ሺህ ዘመን በዓል ለማክበር በዝግጅት ላይ በነበርንበት ወቅት ሚሊኒየም የሚለውን ፈረንጅኛ ቃል ወደ እኛ ወደ ግእዝ ቋንቋ እንድለውጠው ወይም ሌላ አጭር ቃል እንድንፈጥርለት ተጠይቀን በነበርንበት ጊዜ የሚለውን የግእዙን አኀዛዊ ቃል ለማግኘት ብዙ ሆነን ብዙ ተጨንቀን ነበር ብዙም ተመካክረን ነበር አልፈን ተርፈንም ለትልቁ ጉባኤ አቅርበነው ነበር ተብሎ እንዲሰየም የተወሰነውም በዚያው በትልቁ የቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ነው ኮ ከዚህም ጋር የቀድሞቹን ሊቃውንተ ቅኔ የሙያ ርቀትና ምጥቀት ካስታወስን ዘንድ የኔታ ገብረ ሥላሴ ወይም በሙገሳ ስማቸው ዝናሙ ገብረ ሥላሴ የተባሉት ስመ ጥሩ የቅኔ ሊቅ የወላዲተ አምላክ የቅድስት ድንግል ማርያምንና የልጅዋን የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ዘመነ ልደቅ አስመልክተው የተቀኙትን አኀዛዊ መወድስ ቅኔ ከፍ ብለን ካቀረብነው አኀዛዊ ዋዜማ ቅፄ ጋር ተዛማጅ ሆኖ ስለአገኘነው በአኅዝ ለተደገፈው የሚሊኒየም ወይም ለ በዓል ተስማሚ እንደሆነ በመገመት አቅርበነዋል አኀዛዊ መወድስ ቅኔ ቀዳሜ ጥዑም ስምኪ ወለተ ዳዊት ራብዐ ራብዕ ፊደል ወሳድሰ ሳድሰ ዳግም አንዘ ለታስዕ ራብፅ ሣልስ ዚአኪ ስም አምጣነ ራብዕ ለራብፅ ፊደል ሳድሱ ውአቱ ተፍጻም ምሳሌ ክልኤሰራብዕ ወምሳሌሴ ክልኤ ሳድስ እንከ ናቀውም እምዘመን ራብዐዊ በራብዐ ክፍሉ ለርዐም ልደትኪ ወልደቱ ለፀሐየ ጽጽድቅኪ ማርያም አምጣነ ኃቤኪ መጽአ መልአከ ሰላም በሳድስ ዐሥር ዓመዓት ወበሳደሰ ወርኀ እመሰከረም የሜል ነው ትርጓሜውም በሀ ለ ሐ መ የፊደላት መንገድ መ የተባለው ፊደል አራተኛ ፊደል ነው ማ የተባለው ፊደል በበኩሉ የአራተኛው ፊደል አራተኛ ፊደል ሲሆን ም የተባለው ፊደል ደግሞ የአራተኛው ፊደል ስድስተኛ ፊደል ነው የ የተባለው ፊደልም ዘጠናኛ ፊደል ነው ስለዚህ የቅኔው ሊቅ የኔታ ገብረ ሥላሴ ማርያም የሚለውን የወላዲተ አምልክ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያምን ስም በአኃዝ ተንትነው ከአራቱ ክፍላተ ዘመን ጋር አገናዝበው በመተርጐም እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምና ፀሐየ ጽድቅ የተባለው ልጅዋ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ዘመነ አበው ዘመነ መሳፍንት ዘመነ ነገሥት ተፈጽሞ በአራተኛው ክፍለ ዘመን በዘመነ ካህናት መወሰዳቸውንና መልአኩ ቅዱስ ገብርኤልም አምስት ሺህ አምስት መቶ ዘመን ሲፈጸምና ስድስተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ሲጀመር ከመስከረም ወር ጀምሮ በስድስተኛው ወር አምላክን እንደምትወልድ ያበሥራት ዘንድ ወደ እመቤታችን ወደ ቅድስት ድንግል ማርያም መላኩን አመሥጥሮ የሚገልጽና የሚያስረዳ ነው ለቅኔ ፈጣሪዎቹና ለሜሊኒየሙ የተበረከቱ መወድስ ቅኔያት በመጋቤ ምሥጢር ወልደ ሩፋኤል ፈታሒ ኛ መወድስ ገብላዊ ዮሐንስ ወደቀ እስጢፋ ለእጓልክሙ ቅኔ አርኩ ለዕንባቀቆም ለእመአልቦቱ ማኅደር ኀበ ይነውም ወዘእንበለ አስብ ለእአመተርፈ ሐዲስ አኮ ወአኮ መድምም ሯፓሯጮዳፓሪሪሪፈፈ ቹ ኹ ኹጅሁተጭተ ቪኩሹቪ ሦኮድኩኡኡጅ ያፓ ፒ ነበር ዙ ገብረ አምላክ ልደት ዛማጅ መት ው ፊደል ጉዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓሥ እስመ ያሬድ ፈጣሪሁ ፈጠሮ እምጥንት ዘአንበለ አስብ ወጥቅም ቀራንበተሂ ኢይሬአዩ አፅይንተ ገጽ ወፍጽም ወበውስተ ሀገር ነቢየ ጽድቅ ኢይክብር በዓለም በአንጻረ ዝንቱ ውእቱ በኢትዮጵያ አዳም ቅኔ ዘይቴኀት ወቅኔ ዘይደክም ትርጓሜውም የቅኔ ፈጣሪዎች ዮሐንስ ገብላዊና ደቀ እስጢፋ ሆይ ልጃችሁ ቅኔ የሚያድርበት ቤት ባይናረውና ያለደመወዝ ቢቀር አዲስ ነገር አይደለም ሊያስደንቅም አይችልም ጥንቱንም ቢሆን ፈጣሪው ቅዱስ ያሬድ ቤት አልሠራለትምና ደመወዝም አልመደበለትምና ዓይኖችም ቅንድብጊ ሊያዩ አይችሉም እንደ መጽሐፉ ቃል ነቢይም በሀገሩ አይከብረም በገዛ ሀገሩ በኢትዮጵያ የቅኔ መዋረድና መድከምም በዚሁ አንጻር ነው ማለት ነው ኛ መወድስ አስከ አመ ጳውሎስ አም ወእአስከነ ምዕት ዕድሜነ ይሰሐብ ከመጊሜ ከንቱ ውእቱ ወኢረከበ ትርጓሜ ለአዳም ወለማቱሳላ ትምክሕቶሙ ዕድሜ አስመ ደክመ ወዐዕረፉ ተውኔተ ሳምናይ ዘመን ዘእንበለ ይብጻሕ ለፍጻሜ አመሎሙሂ ኢከፈሎሙ አምሳክከ ብዙኅ ሱላሜ ይጽንሑ ወይርአዩ ዘመነ ተሠያሜ ጳውሎስ ይኩን ለዓለመ ዓለም ቀዋሜ እስመ አጽገበነ በጊዜሁ ከራሜ ወኢከራሜ ትርጓሜውም እስከ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎሰ ዘመነ ሚመትና እስከ ሁለት ሺህ ዘመን ድረስ ዕድሜአችን እንደ ጉም ይሳብ ወይም ይጐተት ዘንድ ዘጠኝ መቶ ሰላሳ የሆነው የአባታችን አዳም ዕድሜና ዘጠኝ መቶ ስልሳ ዘጠኝ የሆነው የማቱሳላ ዕድሜ ቢመኩበትም ከንቱ ነው ትርጉምም የለወም አዳምና ማቱሳላ የኛውን ሺህ ዘመን የጨዋታ ፍጻሜ ሳያዩ ደክሟቸው ዐርፈዋልና የዘመናትና የፍቅር አምላክም የተሾመውን ዘመን ፍጻሜ ለማየት እነሱን ባያድላቸውም ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ እንዲያድላቸውና ረዥም ዕድሜ አንዲሰጥልን እንጸልያለን በዘመናቸው አሮጌውንም አዲሱንም አጥግበውናልና ማለት ነው የቅኒ ትምህርት ከፍተኛ ትምህርት በመሆኑ የትርጓሜ መጻሐፍት መምህራን ራሳቸው የአንድምታን ትርጓሜ በሚተረጉሙበት ወይም መጻሕፍትን በሚያኹኺዱበት ጊዜ በአስረጅነት ይጠቅሱታል ይኸውም ምንትኑ መንግሥት ከመታንክፉ መንግሥተ ለብሂለ ነግሠ ፍጻሜሁ አኮኑ ብሂለ ሞተ የሚለውን የቀድሞ ቅኔ በሊቁ በዮሐንስ አፈወርቅ ተግሳጽ አተረጓጐም ላይ እንዳለ ባለቅኔ በለው ይጠቅሱታል እስመ እንዘቦ ሕያወ እሞተ ሥጋ ግዙፍ ሞተ ዮሴፍ አኃዊሁ ነገርዎ ለዮሴፍ የሚለውንም ጥንታዊ ቅኔ በግብረ ሐዋርያት ትርጓሜ ላይ እንዳለ ባለቅኔ ብለው ይጠቅሱታል ቅኔ የቅዱሳት መጻሕፍት ትርጓሜ መክፈቻ ከመሆኑም በላይ የድርሰት መለማመጃም ቅኔ ነው ሲጀመር ጀምሮ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የምትገለገልባቸው እንደ መልካ መልክና እንደ ዐርኬ እንደ ነግሥ ያሉ በግጥምና በስድ ንባብ የተደረሱ ድርሰቶች ሁሉ በቅኔ አዋቂዎች የተደረሱ ናቸው ኩ ጅሚ ትፐ ፐፓድዑቲ ገበከበ የኢትዮጵያ የክ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓም ቅኔ የአአምሮ ማጎልመሻ የመንፈስ ማደሻ በመሆኑም ዘወትር እንግዳ ድርሰት የሚያመነጭ አእምሮ እየጎለመሰ ዘወትር እንግዳ ድርሰት የሚሰማ መንፈስ እየታደሰ ይሄፄዳል ይህም በመሆኑ ነው በቅዱስ ያሬድ ፀዋትወ ዜማ በየፈርጁ እየገባ እግዚአብሔር የሚመሰገንበት ድርሰት የሆነው ቅኔ በየቀኑ ለእግዚአብሔር የሚቀርብ አዲስ ምስጋና ነው አዲስ ምስጋናነቱም እንዲሁ እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ውፃ ፈሳሽ ሳይሆን ከቅዱሳት መጻሕፍት የተገኘ ነው ልብ ወለድ ድርሰት አይደለም ይህም ይታወቅ ዘንድ በብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ቅዱስ ዳዊት በመዝሙሩ ሰብሕዎሥ ለእግዚብሔር ስብሐተ ሐዲሰ እስመ መንክር ግብረ እግዚብሔር ሰብሕዎ ለእግዚብሔር ስብሐተ ሐዲስ ስብሓቲሁ በማኅበረ ጻድቃኑ ማለት የአግዚአብሔር ሥራው አስደናቂ ነው አዲስ ምስጋና አመስግኑት ምስጋናው በማኅበረ ጻድቃን ነጤና እግዚብሔርን አዲስ ምስጋና አመስግኑት በማለት ጽፏል « ክፍል የቅኔ ትምህርት ጠቃሚነት ለቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ዝና የገዘዩየናየይትቲናተዩኒናነያተገኖያትዮዩገየፃትተየቦያኛዊንዩየተተተየተእቲተተየሸ በሐዲስ ኪዳን መጻሕፍትም ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ለቆሮንቶስ ሰዎች በጻፈው መልእክቱ ኛ ቆሮ ላይ ወይአዜኒ ሶበ ትትጋብኡ ኩልክሙ ብክሙ መዝሙር ወብክሙ ትምህርት ዘክሠተ አበይኖ ዝነገረ በሐውርት ወምድራሳት ወኩሎ በክትትሐነጹ ግበሩ ለበቁዔት ማለት በምትሰበሰቡት ጌዜ ሁሉ በየቋንቋችሁ መዝሙር ትምህርትና ድርሰት አላችሁ አሱንም አእምሮአችሁን በሚገነባና በሚጠቅማችሁ መንገድ አድርጉት በማለት መዝሙርም ሆነ ግጥም የቅኔ ድርስትም ሆነ ሌሳው ስድ ንባብ ሁሉ ለቤተ ክርስቲያን አገልግሎትና እግዚአብሔርን ለማመስገን ጠቀሚ መሆኑን አስተምሮናል የቀድሞዎቹ የቅኔ ሊቃውንት የቅኔን ትምህርት ቀደም ሲል በተገለጸው ዓይነት በአምስት መቶ የተለያዩ መንገዶች መድበውና ቀምረው ለቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እንዲውል ከማድረጋቸውም አልፈው ተርፈው በአንድ ደንጊያ ሁለት ወፍ እንዲሉ ግሥ ወይም አንቀጹ የራሱን ፍችና ትርጓሜ እንደ ያዘ በአጫፋሪ ወይም በመስተፃምር ፊደል በመጠቀም ወይም አንዱን ፊደል ከግሠ ውስጥ ለይቶ በማውጣት እያንዳንዳቸው ፊደላት ለየራሳቸው ፍቺና ትርጓሜ እንዲኖራቸው በማድረግና ለእያንዳንዱ ነባር ቃል ሁለት ፍች በመስጠት እንዲሁም ዓይነስውር በመሪ እየተጐተተ እንደሚፄድ ወይም ዓይናማው ሰው ሌላውን ዓይናማ ሰው እንደሚጐትተው ምሥጢራዊና ኅብራዊ የሆኑ ጉት የቅኔ መንገዶችንም በጭውውት መልክ ፈጥረዋል እነዚህንም ጉት የቅኔ መንገዶች ጥቂቶችን ለዓይነት ያህል ከዚህ ቀጥለን አቅርበናቸዋል ጊዜ ተሰቅለ ወልድ ፒርልዩ የሚል ሲሆን ትርጓሜውም ጌታችን እግዚአብሔር ወልድ በተሰቀለ ጊዜ ፀሐይ ጨልማለች ጨረቃም ደም ሆናለች በአጠቃላይ ትርተጉተሙም ቀኑ ጠፍቷል ማለትም ጨልሟል በቅኔ ቤት ፒርልዩ የሚለው ነባር ቃልም ትርጉሙ ቀን ጠፋ የሚባል እሾፃማ የቆላ እንጨት ነው ባለ ጉት ቅኔውም ሌላ ረዥም ዐረፍተ ነገር ሳያባክን ጊዜ ተሰቅለ ወልድ ፒርልዩ ማለት ጌታ በተሰቀለ ጊዜ ቀን ጠፋ በማለት የእንጨቱን ቃል ባጭሩ ኅብራዊ ለሆነው ጉት ቅኔ ተጠቅሞበታል መዓልተ ወሌሊተ ኮነ ፍተርየ ወሴ የሰው ስም ነው ሊተ ማለት ደግሞ ለእኔ ማለት ነው ወሌን ለብቻ ሊተን ለብቻ ተጠቅሞ ወሌ ለእኔ ቀን አይቶ ወይም ቀን ቢወጣ ወዳጄ ሆነ ማለት ነው ሌላው ጉት ቅኔ ደግሞ ትቤላ በቃል ተክለፃይማኖት ቢፅየ ባሕቱ በክንፍ የዐብየኒ ኪያየ የሜል ሲሆን ትርጓሜውም ባለ ጉት ቅፄው ትቤላ በሚለው የሴት አንቀጽ ተጠቀሞ ላ የምትባለው ፊደል ተክለሃይማኖት ባልንጀራዬ ነው በክንፍ ግን ይበልጠኛል አለች ማለት ሲሆን ሲራቀቅም ላ ፊደል አንድ እግሯ ሰባራ ነው ጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖትም ከገድላቸው ጽናት የተነሣ አንድ እግራቸው ተሰብሮ እንደ ላ ፊደል ስለሆነ ሁለቱን አመሳስሎ በጉባኤ ቃና ቤት መተቶ ጉት ቅኔውን አቅርቧል የሂ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ሚዚ ይች ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓሥ ሦስተኛው ጉት ቅኔ ደግሞ ሐወጸ ሮጌል ወወልደ ነጐድጓድ መዋቲ የሚል ሲሆን ክሳድየ እሁብ ለዘይፈትሐ ለዛቲ ትርጓሜውም ሮጌል ማለት መቃብር ማለት ነው ወንጌላዊው ወልደ ነጐድጓድ ዮሐንስ ሞቶ አልተቀበረም ሀ የመጀመሪያ ፊደል ነው ጸ ደግሞ በስተመጨረሻ ያለ ፊደል ነው ባለ ጉት ቅኔው ሀወጸ ጐበፒ በሚለው ግሥ ተጠቅሞ ወ የተባለውን ነውና ን ፊደል የሀናጸ አጫፋሪ በማድረግ መቃብርና ዮሐንስ ወልደ ነጐድጓድ የሀንና የጸን ፊደላት ያህል የተራራቁ ናቸው በማለት ጉት ቅኔውን አራቆ አመሥጥሮ አቅርቧል እነዚህን ሦስቱን የጉት ቅኔ መንገዶች ለማሳየት ያህል ወይም ለዓይነት አቀረብናቸው እንጅ የቀድሞቹ የቅኔ ሊቃውንት በጭውውታቸው ወትት እኔ እበልጥ እኔ እበልጥ በመባባል በግእዝም ሆነ በአማርኛ አመሥጥረውና አራቅቀው የሚያቀርቧቸው የጉት ቅኔ ዓይነቶችና መነገዶች እጅግ በርካታዎች ናቸው ኛቆ ሀገረ ቅኔ በሆነችው በኢትዮጵያ የቅኔ ትምህርት እጅግ በጣም የተከበረና የተወደደ ነው ክቡርነቱና ዘከሠ ተወዳጅነቱም በካህናት ወይም በቤተ ክርስቲያን ሰዎች ብቻ ሳይሆን ከልሂቅ እስከ ደቂቅ ባሉት ሰሉት ኢትዮጵያውያን ዘንድ ነው በመሆኑም ቀደም ባለው ወቅት ቅኔ የሚያውቁት ካህናቱ ብቻ ሳይሆኑ ገነባና ነገሥታቱ መሳፍንቱና መኳንንቱም ጭምር ነበሩ የቅኔ ትምህርትና ዕውቀት የፆታ ልዩነትንም አይጠይቅም ነበር የቅኔ ሙያ የወንድ አንቀጽ የሴት አንቀጽ የሚል የሰዋስው አነጋገር ልዩነት ቢኖረውም በጠቅላላው የቅኔ ትምህርት የወንድና የሴት የፆታ ልዩነት የለም ይህም በመሆኑ ነው ቀደም ባለው ወቅት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እነ እማሆይ ገላነሽን አነ እማሆይ ለኪይደሉንና እነ ወሮ ፃይማኖትን የመሳሰሉት ስመ ጥር የሴት የቅኔ መምህራት የነበሩት ዛሬም ቢሆን እንደ ቀድሞ አይብዛ እንጅ ለምልክት ያህል በጥቂት አድባራትና ገዳማት የሴት የቅኔ መምህራት አልታጡም ተማሪቻቸ ዘተምነዩት ባደ ወሌን በዚህም መሠረት በኢትዮጵያ ብዙ ነገሥታትና መሳፍንት ቅኔ ያውቁ ነበር እንዲያውም የቅኔ የመጀመሪያ ገድ የሆነችውን ጉባኤ ቃናን በሱባኤ የደረሷት ንጉሠ ዐፄ በአደማርያም አንደ ሆኑ ቀደም ሲል ማተታችን አይዘነጋም እነ ዐፄ እስክንድርም የቅኔ ባለሞያዎች ወይም ቅኔ አዋቂዎች እንደ ነበሩ ከዚህ ቀጥሎ ያለው ከደቀ እስጢፋ ጋር የተመላለሱት ቅኔ በጉልህ ያስረዳል ምንት እአገብረከ ቁንፅለ ገዳም አንተ ቤተ አንበሳ በዊአ ኢትሰምዕኑ ጥህረቶ በአፍአ ባለው እንከሰ ዘለከ ተጋንዮትከ ጠፍአ ፊደል ኃድግስ ዘለከ ብፅአ ራቸው አንበሳ በኃይሉ እምድኃረ ሞአ ንሖ ለእሳት ከዊነከ ብርአ። ብሏል ቆሮ ከዚህ በሬ በአንድምታ እንደ ወንጌል መልእክተኛ ሆኖ ተተርጉሞአል ጌታችንም ለአንድምታ ትርጓሜ መሠረት የሚሆን ምሳሌን አሳይቶአል ይኸውም መንግሥተ ሰማያትን በአንድ ምዕራፍ ውስጥ በተለያዩ ስድስት ነገሮች መስሎ ማስተማሩ ነው ማቴ ተጨማሪ ማስረጃዎች ዮሐ ራእ ተ ዓቅነዬ ሻፎ ኀቫክዱ ኬራፍና ኞ ደደ አ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ ሰገ የአንድምታ ትርጓሜ ዐይነት እንደ ኢትዮጵያ ትርጓሜ ቤት ባህል የአንድምታ ትርጓሜ ዐይነት ፈደላዊና መሥጢራዊመንፈሳዊ ነው ማንኛውም የቅዱሳት መጻሕፍት ንባብ ወይም ቃል ከፊደላዊ ትርጓሜ በስተቷላ የተሰወረ ምሥጢራዊ ወይም መንፈሳዊ ትርጓሜ አለው ይህም የተሰወረ ምሥጢር መገለጥ እንዳለበት በማመን ኢትዮጵያውያን ሊቃውንት ማንኛውንም ንባብ በአንድምታ ለመተርጐም ከፍተኛ ጥረት አድርገዋል መጽሐፍ ይቀትል ወመንፈስ የሐዩ ንባብ ፊደል ይገድላል ትርጓሜ ግን ያድናልና ቆሮ እንደተባለው የቅዱሳት መጻሐፍት ዘርዕ በከንድምታ መሥጢራዊ ትርጓሜ ካልተተረጐመ አንዳንድ ጊዜ አስቸጋሪ ዘርዕ ሊኖር ይችላል ለምሳሌ እግዚአብሔር በክንፎቹ አዘላቸው ዘዳግ ቀኝ ዐይንህ ብታስትህ አውጣት ቀኝ እጅህ ወይም ቀኝ እግርህ ብታስትህ ቁርጠህ ጣላት ማቴ ወዘይመስሎ እነዚህ ዘሮች በምሥጢራዊ ትርጓሜ ካልተተረጐሙ በቀር ፊደላዊ ትርጓሜያቸው ስሜት አይኖረውም ነ የእስክንድርያና አንጾኪያ ትቤቶች በእነዚህ ሁለት የትርጓሜ ዐይነቶች የታወቁ ናቸው የአንጾኪያ ትቤት ፊደላዊ ወይም የቃል በቃል ትርጓሜን እንጂ መንፈሳዊ የአንድምታ ትርጓሜን አይደግፍም የእስክንድርያ ትቤት ደግሞ በአንድምታ ትርጓሜ ላይ እንጂ በፊደላዊ ወይም በቃል በቃል ትርጓሜ ላይ አያተኩርም የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ትቤት ግን የሁለቱም ትቤቶች ትርጓሜ ስለሚነገርበት የማንኛውም ተቃዋሚ ሳይሆን ሁለቱንም አጣምሮ የያዘ ነው ክፍል የአንድምታ ትርጓሜ መጻሕፍት እንደ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአንድምታ ትምህርት ቤት ትውፊት በአንድምታ የሚተረጐሙ የብሉይና የሐዲስ ኪዳናት ቅዱሳት መጻሕፍት ብቻ ሳይሆኑ ከቅዱሳት መጻሕፍት ውጭ የሆኑ ሌሎች መጻሕፍትም በአንድምታ ይተረጐማሉ እነቢህም መጻሕፍት ዐለም አቀፍ የጋራ ቅዱሳን አበው የደረሷቸው ናቸው በመሠረቱ በቅዱሳን አበው የተደረሱት መጻሕፍት ራሳቸው በቅዱሳት መጻሕፍት ላይ የተዘጋጁ ትርጓሜ ናቸው ለምሳሌ የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅና የቅዱስ ቄርሎስ መጻሕፍት ቀጥተኛ ትርጓሜዎች መሆናቸው በይዘታቸው ይታወቃል ሆኖም የቤተ ክርስቲያናችን የአማርኛ አንድምታ መምህራን በእነቪህና በሌሎችም መጻሕፍት ላይ ተጨማሪ አንድምታ በማከል እንዲብራሩ አድርገዋል ነገር ግን የትምህርት መጻሕፍት እንጂ ከቀኖናውያን መጻሕፍት ጋር የሚቁጠሩ አይደለም ባጠቃላይ የአንድምታ ትርጓሜ የሚካፄድባቸው መጻሕፍት ቀጥለው የተዘረዘሩት ናቸው ብሉይ ኪዳን » ስምንቱ ብሔረ ኤሪት ከዘፍጥረት እስከ ሩት አርባዕቱ ብሔረ ነገሥት ከቀዳማዊ ላሙኤል እስከ መጽሐፈ ነገሥት ሣልስ ሁለት ዜና መዋዕል ሕፁዓን ሦስቱ መጻሕፍተ ዕዝራ መጽሐፈ ነህምያ ኩፋሌና ሄኖክ ። የመጽሐፈ ሕዝቅኤል አንድምታ ትርጓሜም በአከለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ ተዘጋጅቶ በ ዓም ታትሞአል ዜና አይሁድ በተሰኘው መጽሐፍ ላይ ግን አስከአሁን የተዘጋጀ የአንድምታ ትርጓሜ የለም መምህራንም በጉባኤ አያፄዱትም ረሐዲስ ኪዳን የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት ከማቴዎስ እስከ ራአይ ያሉት መጻሕፍት ሲሆኑ በሁሉም ላይ የአንድምታ ትርጓሜ ተዘጋጅቶአል ሁሉም ታትመዋል የአራቱ ወንጌላት አንድምታ ትርጓሜ በመምህር ወልደ ሩፋኤልና በክለቃ ገብረ መድኅን ተዘጋጅቶ በ ዓም አዲስ አበባ ታትሞአል ከግብረ ሐዋርያት እስከ ራእየ ዮሐንስ ያሉት መጻሕፍት አንድምታ ትርጓሜ ሠለስቱ መጻሕፍት ሐዲሳት በሚል ርእስ በሊቀ ሊቃውንት መሓሪ ትርፌ ተዘጋጅተው በ ዓም ታትመዋል ሦስቱ መጻሕፍት ግብረ ሐዋርያት ስብዓቱ መልእክታት ራእየ ዮሐንስ ናቸው እንደዚሁም የቅዱስ ጳውሎስ የዐሥራ አራቱ መልእክታት አንድምታ ትርጓሜ በሊቀ ሊቃውንት መሓሪ ትርፌ ተዘጋጅቶ በ ዓም አአ ታትሞአል ከሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት አንድምታ ትርጓሜ ሁሉ የቅዱስ ጳውሎስ መልእክታት አንድምታ ለመምህራንና ደቀመዛሙርት ከፍተኛ ጠቀሜታ አለው ምክንያቱም የትርንሜ ዘዴዎች አሉት የእያንዳንዱን መልእክት ምክንያተ ተጽሕፎት ይዞአል በመልእክታቱ ውስጥ ከሌላ መጽሐፍ የተጠቀሱ ጥቅሶች ሁሉ ሀ ከምን መጽሐፍ ሰ ለምን ሐ የት እንደተጠቀሱ ያስረዳል ከስምንቱ መጻሕፍተ ሥርዐት በመጽሐፈ ኪዳን በክፍል አንድ ላይ ብቻ የአንድምታ ትርጓሜ የተዘጋጀ ሲሆን በሌሎቹ ላይ የተዘጋጀ የአንድምታ ትርጓሜ እስካሁን የለም መጻሕፍተ መነኮሳት መጻሕፍተ መነኮሳት የሚባሉት ኑት ት ቢ ፓን ድዮ ዑድ ዮዮ በብ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓም ማር ይስሐቅ ዘነነዌ ፊልክስዮስ ዘመቡግና አረጋዊ መንፈሳዊ ዮሐንስ ሳባ የጻሩአቸው ገዳማዊ ሕይወትን የሚናገሩ መጻሕፍት ናቸው እነዚህ መጻሕፍት በተለያዩ ዘመናት ወደ ግእዝ ተመልሰዋል። ቀዳሚ እስመ ዘተጠምቀ ሰማያዊ ወረደ እአምሰማይ ወየዐርግ ውስተ ሰማይ አንደኛ የተጠመቀው ሰማያዊ ጌታ ከሰማይ ወርዶአልና ወደ ሰማይም ይወጣልና ዳግም እስመ አንቀጸ ሰማይ ተዐፅወ በእንተ አዳም ወበጥምቀተ ክርስቶስ ተርኅወ አንቀጸ ሰማይ ዳግመኛ የሰማይ በር በአዳም ምክንያት ተዘግቶአልና በክርስቶስ ጥምቀት ምክንያትም የሰማይ በር ተከፍቷልና ሣልስ እስመ ሰእለ ይጠመቁ ይትረኀው ሎሙ አንቀጸ ሰማይ ለሚጠመቁ የሰማይ በር ይከፈትላቸዋልና ትርጓሜ ወንጌል ማቴ ትንክከኪኪኪእሽጂ ኪኪር ድ ሕብ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓም ክፍል የግእዝ አንድምታ ትርጓሜ ምንጮች የግእዝ አንድምታ ትርጓሜ አራት ምንጮች እንዳሉት ከይዘቱ ይታወቃል የአማርኛ አንድምታ ትርጓሜ እንዲል ይላል እንጂ ማን እንዳለ ብዙ ጊዜ አይገልጥም የግእዝ አንድምታ ትርጓሜ ግን ይቤ እገሌ እገሌ ተርጐመ ከመዝ ወከመዝ እገሌ እንዲህ አለ እገሌ እንዲህና እንዲህ ብሎ ተረጐመ ስለሜል ምንጩ ይታወቃል በዚህ መሠረት ከግአዙ አንድምታ ትርጓሜ ውስጥ አራት ዐይነት ምንጮች ተገኝተዋል እነዚህም የቅብጥ ግብፅ ቤተ ክርስቲያን የሶርያ ቤተ ክርስቲያን የግሪክ ቤተ ክርስቲያን የግአዝ ናቸው የእነዚህ አብያተ ክርስቲያናት ሊቃውንት በብሉይና በሐዲስ ኪዳናት መጻሕፍት ላይ ያዘጋጁት የአንድምታ ትርጓሜ ወደ ግእዝ ተተርጉሞ በምንጭነት ይጠቀሳል የሊቃውንቱም ስም ይወሳል የአንዳንዶችም ሊቃውንት ትርጓሜ ከግእዝ ወደ አማርኛ ተተርጉሞ የአማርኛ አንድምታ ሆኖአል ለምሳሌ የቅዱሳን ቂርሎስና ዮሐንስ አፈወርቅ መጻሕፍት ቀድሞ የግእዝ በግእዝ አንድምታ ነበሩ ኋላ ግን መሠረታዊው ዘር በሊቁ ከተተረጐመ በቷላ የሊቁ ትርዓሜ እንደገና በብሔራውያን ሊቃውንት በአማርኛ ተብራርቶአል ከላይ የተጠቀሱት አራቱ የግእዝ አንድምታ ምንጮች ከዚህ በታች በዝርዝር ቀርበዋል የሶርያና የቅብጥ ምንጭ ሀ ትርጓሜ ኦሪት ዘዮሐንስ አፈወርቅ ይህ ትርጓሜ በስምንቱ ብሔረ ኦሪት ላይ የተሠራ ነው ግብፃዊው ኢብን ጠይብ ከግሪክ ወደ ዐረብኛ መልሶታል ስለዚህም የኢብን ጠይብ ሥራ ወይም የኢብን ጠይብ ትርጓሜ በመባል ይታወቃል ከኢብን ጠይብ ሥራ ላይም ወደ ግአዝ ተተርተጉሞአል ለ ትርጓሜ ዳንኤልና ትርጓሜ ደቂቅ ነቢያት ይህ ትርጓሜ በአንኮሊጦስ ዘሮምና በጎርጎርዮስ ዘእንዚንያዙ የተዘጋጀ ነው ወደ ግእዝ ተተርጉጐሞአል በውስጡም የተጠቀሱትን ሊቃውንት በስም ያዘክራል ሐ ትርጓሜ ወንጌል ዘማቴዎስ ከዐረብኛ ወደ ግእዝ የተተረጐመ ይህ ትርጓሜ ወንጌል ሰፊ ሐተታና አብርሆት ያለው ነው በአማርኛ አንድምታ ትርጓሜ ውስጥ የሚነገረው ገለጣና ሐተታ ከዚህ ትርጓሜ ወንጌል የተወሰደ ነው ይህ ትርጓሜ ወንጌል የሳዌሮስ ዘአንጾኪያን የቄርሎስ ዘእስክንድርያን የአውሳብዮስን የዮሐንስ አፈወርቅን የቲቶስ ዘባስጥራን የኤሏፋንዮስ ዘቆጵሮስን የአቡሊድስ ዘሮምን ቅድመ ተፈልጦ የጎርጎርዮስ ዘእንዚንያዙን የቀሌምንጦስ ዘአስክንድርያን የባስልዮስ ዘቂሣርያን የአትናቴዎስንና የዲድሞስ ዘፅውሩን የቴዎፍሎስ ዘእስክንድርያን የጢሞቴዎስ ዘአልቦ ጥሪትን የኢሳይያስ ባሕታዊንና የስምዖን ዘዓምድን ትርጓሜ ይቤ እገሌ እገሌ እንዲህ አለ አያለ ያካተተና የያዘ ነው መ የኢብን ጠይብ ትርጓሜ ወንጌላት አርባዕቱ ይህ ትርጓሜ የአቡ ፈረጅ ትርጓሜ በመባል ይታወቃል በዚህ ሰው ላይ ብዙ ክርክር ተነሥቶ ነበር የክርክሩም ምክንያት በማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ከተጥር ባለው የግእዝ በግእዝ ትርጓሜው ነው በ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ተመር አአሸ ሠ በግብረ ሕማማት ውስጥ የሚገኝ የግእዝ በግእዝ ትርጓሜ በግብረ ሕማማት ውስጥ ከኮኦሪትና ነቢያት ንባብ በቷላ የተነበበው በግእዝ ተብራርቶ ይገኛል የትርጓሜው አካፄድም ይተረጉማል በሚለው መንገድ ነው ትርጓሜው በብሔራውያን ሊቃውንት ከተዘጋጀው የኦሪትና የነቢያት ትርጓሜና ከላይ ከተጠቀሱት አራት ምንጮች የተወሰደ ነው በአሁኑ ጊዜ ግን በግብረ ሕማማት ውስጥ የሚገኘው የግእዝ ትርጓሜ ወደ አማርኛ ተተርጉሞ በ ዓም ግብረ ሕማማቱ ሲታተም ታትሞአልለ ረ ትርንሜ መልአክታተ ጳውሎስ በዐሥራ አራቱ የጳውሎስ መልእክታት ላይ በግእዝ የተዘጋጀው ትርጓሜ የቅርያቆስን የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅን የቅዱሳን አትናቴዎስንና የኤፍሬምን ትርጓሜ በብዛት ያካተተ ነው ከእነዚህም መካከል የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ የዕብራውያን ትርጓሜ እንደገና በአማርኛ አንድምታ ተዘጋጅቶ በ ዓም ታትሞአል የመጀመሪያው ሊቅ በተረጐመው ላይ ሐተታ ታሪክ ምሳሌያትና የተለያዩ ማብራሪያ ተጨምረውበታል ማስረጃ ጥቅሶችም ተጠቅሰውበታል ዮሐንስ አፈወርቅ ድርሳን ገጽ ድርሳን ገጽ ወዘይመስሉ የግሪክ ቤተ ክርስቲያን ምንጭ የዮናውያን ምንጭ ከመለያየት በፊት የነበሩ የምሥራቅ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን አበው ሊቃውንት ከተረጐሙት የቅዱሳት መጻሕፍት ትርጓሜ የተመለሰ የግእዝ በግእዝ አንድምታ ትርጓሜ በቤተ ክርስቲያናችን ይገኛል በአንድ ትርጓሜ ወንጌላት አርባዕቱ መጨረሻ ላይ በተጻፈ አስማተ መምህራነ ትርጓሜ ላይ የሚከተለው ይነበባል እሉ እሙንቱ መምህራን ዮናናውያን እምቅድመ ተፈልጦ ያዕርፍ እግዚአብሔር ነፍሳቲሆሙ እግዚአብሔር ነፍሶቻቸውን ያሳርፍና ከመሰያየት በፊት የነበሩ ዮናናውያን መምህራን እኒህ ናቸው ይልና ትርጓሜያቸው ወደ ግእዝ የተወሰደሳቸውን ዮናናውያን መምህራን ይዘረዝራል ትርጓሜ ወንጌል አርባዕቱ ትርጓሜያቸው ወደ ግእዝ ተተርጉሞ ከሚጠቀሱ ሊቃውንት አበው ጥቂቶቹን እንመልከት ሀ ትርጓሜ ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ ይህ አባት በመሓልየ መሓልይ ዘሰሎሞን ላይ የተረጐመው የአንድምታ ትርጓሜ ወደ ግእዝ ተተርጉሞአል ተርጓሚውም ካልእ ሰላማ ብርሃነ አዜብ ነው ይህ ትርጓሜ ለአማርኛ አንድምታ ትርጓሜ መነሻ ምንጭ ሲሆን የመሓልየ መሓልይ መሠረታዊ ዘርን ጠንቅቆ የያዘ ነው በአማርኛ አንድምታ ትርጓሜ ውስጥ የሚገኙ በቅዱስ ያሬድ የዜማ ትምህርት የሌሉ በልማድ ዕብራይስጥ የሚባሉ ነገር ግን ያይደሉ ዘሮች በግአዙ የአንድምታ ትርጓሜ ውስጥ አይገኙምና መሓልኃጋ ወ ዘይመስሎ ለ ትርጓሜ ቅዱስ ባስልዮስ ዘቂሳርያ ቅዱስ ባስልዮስ ከብሉይ ኪዳን መጻሕፍት በበርካታዎች ላይ ትርጓሜ ሠርቶአል በተለይ በዘፍጥረት ምፅራፍ ላይ ስለ ስድስቱ ዕለታት ፍጥረታት ያዘጋጀው ትርጓሜ ታዋቂና ዝነኛ ከመሆኑ ፕተነሣ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ይጠቀሙበታል በእኛም ቤተ ክርስቲያን ወደ ግእዝ ተተርጉሞ በአንዳንድ ገዳማት ይገኛል ስሙም የባስልዮስ አክሲማሮስ በመባል ይታወቃል በስድስቱ ዕለታት ስለ ተፈጠረው ሥነ ፍጥረት የሚናገር መጽሐፍ ማለት ነው እንደዚሁም በምሳልያተ ሰሎሞን ላይ ያዘጋጀው ትርጓሜ በመጽሐፈ ሃይማኖተ አበው ከመጠቀሱ ጋር ለብቻው በግእዝ ተጽፎ ይገኛል ፃይ ሓሕበው ምዕ ክፍል ሦጥር ከኩኬእኪከኪኢ ስ የኢትዮጵያ ኦርቱቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓም ሐ ትርጓሜ ዮሐንስ አፈወርቅ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ በዕብራውያን መልእክት ላይ ከጻፈው ትርጓሜ ሌላ በሌሎች የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት ላይም ትርጓሜ ጽፎአል ለምሳሌ በማቴዎስ ወንጌል በሮሜና በአንደኛ ቆሮንቶስ በኤፌሶንና በፊልጵስዩስ በቁላስይስ በተሰሎንቄ በጢሞቴዎስና በፊልሞና መልእክታት ላይ እንደ እስክንድርያ ቤተ ክርስቲያን የትርጓሜ ዐይነት ሳይሆን እንደ አንጾኪያ ቤተ ክርስቲያን የትርጓሜ ዐይነት አዘጋጅቶአል የማቴዎስ ወንጌል ትርጓሜው ትርጓሜ ወንጌል ዘማቴዎስ በተሰኘ የግእዝ በግእዝ አንድምታ ውስጥ ከሌሎች አባቶች ትርጓሜ ጋር ይገኛል ትርጓሜ ወንገላት ቅዱሳት ዘአእምቃላተ » ብዙኃን መምህራን ግእዝ በግእዝ ከላይ በተጠቀሱት መልእክታት ላይ የጻፈው ትርጓሜም ትርጓሜ ጳውሎስ ግእዝ በግእዝ ውስጥ በየምዕራፉ ተጠቅሶ ይገኛል እንደ ዕብራውያን መልእክት ትርጓሜው ግን በሙሉ ወደ ግእዝ አልተተረጐመም የግአዝ ትርጓሜ የግእዝ ትርጓሜ ማለት በውጭ ሊቃውንት በውጭ ቋንቋ ሳይደረስ መሠረቱ ግእዝ የሆነና በብሔራውያን ሊቃውንት የተዘጋጀ ማለት ነው። ሀ የስምንቱ ብሔረ ኦሪት ትርጓሜ ቀደም ያሉት ብሔራውያን ሊቃውንት በራሳቸው ተመርሖ ልቡና በቅዱሳት መጻሕፍት ላይ የግእዝ በግእዝ አንድምታ ትርጓሜዎችን አዘጋጅተው ሲያስተምሩ ኖረዋል ከእነዚህም አንዱ የስምንቱ ብሔረ ኦሪት ትርጓሜና የአንዳንድ አስቸጋሪ ቃላት ማብራሪያ ነው ይህንም የመስለ በመጽሐፈ ሕዝቅኤል ላይ የተሠራ ትርጓሜ አለ መምህረ ኦሪት ግእዝ በግእዝ ለ ሁለተኛ የስምንቱ ብሔረ ኦሪት ትርጓሜ ይህ ትርጓሜ ኦሪት በግእዝ ተነብቦ በግእዝ የተብራራ ሲሆን ከዐረብኛ እንደ ተተረጐመ በዳሩ የተጻፈ ማስታወሻ አለ መጽሐፉ ባጠቃላይ የተዘጋጀው ግን በ ዓም በቄስ አ ምህርካ ድንግል እንደሆነ ተገልጦአል ትርጓሜው ከመጀመሪያው የስምንቱ ብሔረ ኦሪት ትርጓሜ በይዘቱና በምሥጢሩ ይሰፋል በአንዳንድ የዚህ መጽሐፍ ቅጅ በኢትዮጵያ የሚኖሩ ቤተ አይሁድ ተጠቅመውበታል ምሥጢረ ሥላሴንና ምሥጢረ ሥጋዌን እንዲሁም ነገረ ማርያምን የሚተረጉመውን ክፍል ፍቀውት ይገኛል ሐ ትርጓሜ ሕዝቅኤል አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ ካዘጋጁት ትርጓሜ ሕዝቅኤል ሌላ በብሔራውያን ሊቃውንት ግእዝ በግእዝ የተዘጋጀ ትርጓሜ ሕዝቅኤል አለ የዚህ ትርጓሜ ማብራሪያ በጣም ዐጭር በመሆኑ መጽሐፈ ሕዝቅኤል አልተተረጐመም የሚሉ ብዙዎች ነበሩ በኋላ ግን አለቃ ኪዳነ ወልድ ግእዝ በግእዝ የተተረጐመውን መሠረት አድርገው ዘርዑንም ከሰብዓ ሊቃናቱ አውጥተው በዕብራይስጡ ለውጠው የአማርኛ አንድምታ ትርጓሜ ፈዋል ግእዝ በግእዝ የሆነው የትርጓሜ ሕዝቅኤልም አካሄድ ዘይቤ በሚለው መንገድ የተሰናዳ ነው ለምሳሌ ሕዝምፅ ወስደኒ ኀበ ድንጋገ ፈለግ ዘይቤ ጥምቀት ወበድንጋገ ፈለግ ብዙኀ ዕፀው ዘይቤ መጻሕፍት ወይፌውሶ ለማይ ዘይቤ ጥምቀት ያጠፍኦ ለኀጢአት ወይመልዑ ዓሣት ውስቴቱ ዘይቤ መዛሃይምናን ወይመጽኡ መስግራን ዘይቤ ሐዋርያት ዖ ፕሆሦሆቅብ ብታ ገ ን ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓም ትርጓሜው ወደ ወንዙ ዳር ወሰደኝ ማለት ጥምቀት ነው በወንዙ ዳርም ብዙ እንጨቶች አሉ ማለት መጻሕፍት ናቸው ውሃውንም ይፈውሰው ነበር ማለት ጥምቀት ኀጢአትን ያስተሰርያል ማለት ነው በውስጡም ዓሣዎች ሞልተው ነበር ሲሉ ምእመናን ናቸው ዓሣ አጥማጆች ይመጡ ነበር ማለት ሐዋርያት ናቸው በመጽሐፉ መጨረሻ ላይ የአስቸጋሪ ቃላት መፍቻ አለው ትርጓሜ ሕዝቅኤል ግእዝ በግእዝ መ ትርጓሜ ራእይ ዘዮሐንስ ይህ ትርጓሜ በብሔራውያን ሊቃውንት ግእዝ በግእዝ የተዘጋጀ ሲሆን ከአማርኛው የከንድምታ ትርጓሜ ይልቅ በጣም የተብራራ ነው መጽሐፉ በ ምቅዋም ተከፍሏል ምቅዋም በዚህ መጽሐፍ እንደ ምዕራፍ ወይም እንደ ክፍል የሚያገለግል ነው በዚህ ትርጓሜ መግቢያ ላይ ቅዱስ ሰላማ ከሣቴ በርፃን በግብፅ ጳጳስ ሆኖ ወደ ኢትዮጵያ በተመለሰ ጊዜ የራእየ ዮሐንስ መጽሐፍን ይዞ እንደመጣና ወደ ግእዝ እንደተረጐመ ተገልጦአል መጽሐፉ ቦ አለ ይቤሉ እንዲህ የሚሉም አሉ ከማለት በቀር ራእየ ዮሐንስን ከተረጐሙ ቀደምት ሊቃውንት አይጠቅስም ነገር ግን ከሌሎች ቅዱሳት መጻሕፍት ጥቅሶችን ይጠቅሳል ተርዓሚው ኢትዮጵያዊ ሊቅ እንደመሆኑ ቋንቋንና ፊደልን በሚመለከት ቦታ ላይ ግእዝን ያነሣሣል ትርጓሜ ራእይ ፀ የአተረጓጐሙ መንገድም የሚከተለውን ይመስላል ራእ እና ርኢኩ ሰብዑ መኃትወ ዘወርቅ ወማእከለ መኃትው ይነብር ወልደ እጓለእመሕያው ወውስተ እዴሁ ዘየማን ሰብዓቱ ከዋክብት ናሁ ተርጐመ ሎቱ መንፈስ ቅዱስ በዓለ ዝንቱ መጽሐፍ ከመ ሰብዐቱ መኃትው እሙንቱ አብያተ ክርስቲያናት ወከዋክብትኒ እሙንቱ ኤጴስ ቆዶጾሳት እለ ሥሉጣን ዲቤሆሙ ወቦ እለ ይቤሉ መኳንንተ ይእቲ ሀገር ወነቢሮቱኒ ለወልደ ዕጓለ እምሕያው ማእከለ ሰብዓቱ መኃትው ያጤይቅ ከመ ውእቱ ርእሰ ቤተ ክርስቲያን ወእቲዞቱኒ ከዋክብተ በየማኑ በአንተ ሚመተ እዴሆሙ ለካህናት ውእቱ ወያሌቡ ከመ እሙንቱ እጉዛን ታሕተ ሥልጣኑ በከመ ይቤ ነቢይ እስ ውስተ እዴሁ ኩሉ አጽናፈ ምድር ወቦ እለ ይቤሉ ርእየ ጥዩቀ በአርኣያ ሰብዐቱ ከዋክብት ዐበይት ዘኮኑ እሙንቱ የአምርዎሙ ቅድመ እስመ ጽሑቃን ጥቀ ለዘከመዝ ግብር ወእሉ እሙንቱ ከዋክብት ቀዳሚ አጣርድ ካልእ ዙሓል ሣልስ መሸተሪ ራብዕ መረሕ ኀምስ ዝሑራ ሳድስ ፀሐይ ወሳብዕ ወርኅ ወበእንተ ክብረ ሚመቶሙ ለእሉ ኤሏስ ቆጳሳት መሰሎሙ በዝንቱ አርኣያ ትርጓሜው ሰባት የወርቅ መቅረዞችን አየሁ በመቅረዞችም መካከል የሰው ልጅ ተቀምጦአል በቀኝ እጁም ሰባቱ ከዋክብት አሉ እነሆ የዚህ መጽሐፍ ባለቤት መንፈስ ቅዱስ ሰባቱ መቅረዞች አብያተ ክርስቲያናት እንደሆኑ ኮከቦችም በእነርሱ ላይ ሥልጣን ያላቸው ኤጺስ ቆጸሳት እንደሆኑ ተረጐመለት የዚያች ሀገር መኳንንት ናቸው ያሉም አሉ የሰው ልጅም በመቅረዞች ላይ መቀመጡ የቤተ ክርስቲያን ኩኬኮሾኮኮሾኾሁኮኾቪሁሾኾቪእይኪእሽእቨሽእሽኪእሽዐቢ መ ር ይድዯ ከስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓም ራስ እንደሆነ ያስረዳል ኮከቦችንም በቀኝ አጁ መያዙ ስለ ካህናት ሹመት ነው ነቢይ የምድር ዳርቻ ሁሉ በእጁ ውስጥ ነው እንዳለ ከሥልጣኑ በታች እንደሆኑም ያስረዳል እንዲህ የሚሉም አሉ እነርሱ ኤኢጺስ ቆጸሳቱ ያውቋቸው በነበሩ በሰባቱ ታላላቅ ከዋክብት ምሳሌ በእርግጥ አይቶአል ሰዎቹ ለእንደዚህ ያለ ሥራ ይተጉ ነበርና ከዋክብቱም እነቢህ ናቸው አንደኛው አጣርድ ሁለተኛው ዙሓል ሦስተኛው መሸተራ አራተኛው መረሕ አምስተኛውም ዝሑራ ስድስተኛው ፀሓይ ሰባተኛውም ጨረቃ ነው ስለ ኤጺስ ቆፅሳቱ የሥልጣን ክብር በዚህ ምሳሌ መሰላቸውትርጓሜ ራእይ ዘዮሐንስ ግእዝ በግእዝ ዎ ሠ ብዚለ መተርጉም በመጽሐፈ ግብረ ሕማማት ውስጥ ከኦሪትና ከነቢያት ከመጽሐፈ ኢዮብና ከመጻሕፍተ ሰሎሞን እንዲሁም ከመጽሐፈ ሲራክ ንባብ በኋላ በተነበበው የግእዝ ዘርዕ ላይ የግእዝ በግእዝ አንድምታ ይገኛል ይህ ትርጓሜ ይቤ መተርጐም ተርጓሚው እንዲህ አለ ተብሎ ስለ ተጻፈ ብሂለ መተርጉም እየተባለ ይጠራል የተርጓሚው አባባል ማለት ነው የዚህ ትርጓሜ አዘጋጁ ካልእ ሰላማ መተርጉመ መጻሕፍት ሲሆኑ አካሄዱ ከሌላው የግእዝ አንድምታ ትርጓሜ ይለያል ምሥጢራዊ ብሂሉንና ትንቢታዊ ፍካሬውን ከመግለጥ በቀር ሌላ ታሪካዊ ሐተታ የለውም ከቅዱሳት መጻሕፍት እንጂ ከሌሎች ሊቃውንትም ትርጓሜ አይጠቅስም ቦ ዘይቤ በተባለው የትርጓሜ ግእዝ መንገድም ብዙ ጊዜ አይጠቀምም ይሁን እንጂ መጨረሻውን መንፈሳዊ ምሥጢረ ትርጓሜ ይገልጣል በመሆኑም ለአማርኛ አንድምታ ትርጓሜ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አለው ግብረ ሕማማት ገጽ በ ዓም የታተመ የኢትዮጵያ ሊቃውንት ከእነዚህ ከተጠቀሱት የግእዝ አንድምታዎች ሌላ በርካታ የግእዝ አንድምታ ትርጓሜ ሠርተዋል በተውሶ ብቻ አልኖሩም እንደዛሬ የአማርኛ አንድምታ ትርጓሜ እንደጸሎት አንድ ወጥ ከመሆኑ በፊት እያንዳንዱ ሊቅ በራሱ ተመርሖ ልቡናና አለብዎተ መንፈስ ቅዱስ የግእዝ አንድምታ ትርጓሜ ያዘጋጅ ነበር እንጂ ሌላው ያሸከማቸውን ተሽክመው የኖሩ አልነበሩም ከፍተኛ የኀሠሣና የፈጠራ ችሎታም ነበራቸው ነገር ግን ዛሬ እንደ አላዋቂ የሚያስቁጥር መሆኑን ስለ አላጤኑት ሥራቸውን ሁሉ በሌላ ስም ሰይመውታል ክፍል የአንድምታ ትርጓሜ ዕድገትና መተላለፍ ትውፊታዊ ታሪክ የአንድምታ ትርጓሜ ከተመሠረተባቸው የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ጥቂቶቹ አምስቱ ብሔረ ኦሪት ወደ ኢትዮጵያ የገቡት ቅድመ ልደተ ክርስቶስ በዐሥረኛው ምእት ዓመት በቀዳማዊ ምኒልክ ዘመነ መንግሥት መጀመሪያና በተከታዩ ዘመን እንደሆነ በትውፊት ይነገራል በእነዚህም የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ላይ እንደዛሬው የአንድምታ ትርጓሜ ባይሆንም ከአጫጭር መግለጫና ማብራሪያ ይሰጥ እንደነበር አሁንም ትውፊታዊ ታሪክ ያስረዳል መግለጫውና ማብራሪያውም ይሰጥ የነበረው ያንጊዜ ወደ ኢትዮጵያ በመጡት የአይሁድ መምህራን እንደሆነ ይነገራል ቀጥሎም ከ ዓም ጀምሮ እስከ ስድስተኛው ምእት ዓመት መጀመሪያ አብዛኛው የብሉይ ኪዳንና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት ከዚያም በኋላ በየጊዜው የአበው ሊቃውንት መጻሕፍት ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል ወደ ግእዝም ተተርጉመዋል በቅዱስ ፍሬምናጦስ ዘመን ቅዱሳት መጻሕፍት ወደ ግእዝ በተተረጐሙ ጌዜ ገብረ መስቀልና ተክለ ፃይማኖት የተባሉ ብሔራውያን ሊቃውንት በትርጉሙ ሥራ ተሳታፊዎች እንደነበሩ ገድለ አብርሀ ወአጽብሐ ያስረዳል ከዚህ ዘመን ጀምሮ ከመለያየት በፊት የነበሩ የጋራ ቅዱሳን አባቶች ያዘጋጁአቸው የከንድምታ ትርጓሜዎች ወደ ግእዝ መተርጐም ጀምረዋል በትውፊት እንደሚነገረው ከቀዳማዊ ምኒልክ ጀምሮ እስከ ቅዱስ ፍሬምናጦስ ቀዳማዊ ሰላማ ከሣቴ ብርፃን ድረስ ቅዱሳት መጻሕፍትን እያብራሩ ያስተምሩ ከነበሩት መምህራን መካከል ስመ ጥር የሆኑ ። ተ ረ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓም መምህራን በገድላትና ድርሳናት ተመዝግበዋል እነርሱም አዛርያስ ሳዶቅ ሌዊ አሮን አልኣዛር ሕዝበ ራአእይ ይዋሒ አኪን ስምዖን እንበረም ናቸው ይህ የስም ዝርዝር ከኢትዮጵያ ሊቃነ ካህናት የስም ዝርዝር ጋር ተመሳሳይነት አለው ምናልባት መምህራኑና ሊቃነ ካህናቱ የተለያዩ ሳይሆኑ አንድ ሊሆኑ ይችላሉ በመምህርነት የሚያገለግሉት ሊቃነ ካህናቱ በሊቀ ካህናትነትም የሚያገለግሉ መምህራኑ ናቸውና እነዚህ መምህራን ኦሪቱን እየተረጐሙ ወደ ንጉሠ ይመጣ ለነበረው ሕዝብ ሲያስተምሩ ኖረዋል በእንበረም ጊዜ ቅዱስ ፍሬምናጦስ መጣና እንበረምን ክርስቲያን ካህን አድርጎ ሾመው ቀጥለው የተጠቀሱት የሐዲስ ኪዳን መምህራን ናቸው እነዚህም ይታምር አብዩድ ጌዴዎን ያሬድ ሕዝበ ባርክ ተከለ ቀዐት ዐጽቀ ሌዊ ሐርበ ጎሽ ይግናህ መስቀል ይቅና ዳዊት ዘልዑል ሚናስ አባ ይድላ ሕይወት ብነ በጽዮን በኩረ ጽዮን ሕዝበ ቀድስ ብርሃነ መስቀል ሕይወት ብነ ሴት ወረደ ምሕረት ዘካርያስ ዘርዐ ዮሐንስ ተክለ ሃይማኖት ናቸው ይህ የስም ዝርዝር ከሊቃነ ካህናቱ የስም ዝርዝር ጋር ተመሳሳይነት ስላለው ምክንያታዊ ሐተታው ከላይ እንደተገለጠው ነው በመቀጠልም እስከ ዕጨጌ ቃለ ዐዋዲ ድረስ ያሉትን መምህራን የስም ዝርዝር እናያለን እነዚህም ፊልጸደስ ሕዝቅያስ ቴዎሥድሮስ ዮሐንስ ዮሐንስ ከማ እንድርያስ መርሐ ክርስቶስ ጴጥሮስ እንባቆም ያዕቆብ ማትያስ ዮሐንስ ዘትረ ወንጌል አብርፃም ዘወንጌል ዘሚካኤል በትረ ጊዮርጊስ ዘክርስቶስ የማነ አብ ሕርያቆስ ቃለ ዐዋዲ ናቸው ይህም ዝርዝር ከደብረ ሊባኖስ ፅጨጌዎች ጋር ተመሳሳይነት አለው ከዚህ በኋላ የመምህራኑ ስም ከአበወ ምኔት መስመር ይለያል እስከ ዕጨጌ ቃለ ዐዋዲ ድረስ የቅዱሳት መጻሕፍት አንድምታ ትርጓሜ ግእዝ በግእዝ ነበረ ዘመኑ ምንም እንኳ የአማርኛ ቋንቋ የሕዝብ ቋንቋ የሆነበት ሕዝቡ ግአዝን ከመስማት የራቀበት ዘመን ቢሆንም መምህራኑ በቄየው ትውፊት መሠረት ቅዱሳት መጻሕፍትን በግእዝ እያብራሩ ያስተምሩ ነበር ክፍል የቅዱሳት መጻሕፍት አንድምታ ትርጓዓሜ በአማርኛ አማርኛ ከግእዝ ወጥቶ የሕዝብ ቋንቋ ወይም መነጋገሪያ ከሆነበት ጊዜ ጀምሮ ሕዝቡ ግእዝን ከመስማት እየራቀ መጣ ቅዱስ ፍሬምናጦስ ከሣቴ ብርፃን ሰላማና ተከታዮቻቸው አበው እንዲሁም ብሔራውያን ሊቃውንት በዘመናቸው ለክርስቲያኑ ሕዝብ ያዘጋጁት የብሉይ ኪዳን መጻሕፍትና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት ብቂላዊ ትርጓሜ እንደነበራቸው በግእዝ አንድምታ ክፍል ተገልጦአል ይህም በግእዝ ተነብቦ በግእዝ የተብራራ ነበር መምህራኑ ክእነ አቡነ ሰላማ ተያይዞ የመጣውን በግእዝ የተተረጐመውን ጥንታዊ ትርጓሜ ራሳቸው እንደተማሩት በቤተ ክርስቲያን ለሕዝቡ ያስሙ ነበር ነገር ግን ሕዝቡ አማርኛ መነጋገሪያ ከሆነበት ጊዜ ጀምሮ ከግእዝ መራቁን ከአማርኛ በቀር ግእዝን ለመስማት መቸገሩን አልተገነዘቡም ነበር ችግሩ በቀዳማዊ ጻድቁ ዮሐንስና በአድያም ሰገድ ኢያሱ አዝማነ መንግሥት ጐልቶ ስለታወቀ መፍትሔ ለማግኘት ጥረት ማድረግ ተጀመረ አጴ አድያም ሰገድ ኢያሱ በ ዓም በነገጮ ጊዜ በዐዋቆች ሊቃውንትና ወደ ቤተ ክርስቲያን ሄዶ የሚነገረውን ትምህርት ሳይሰማ በሚመለሰው ሕዝብ መካከል ሰፊ መራራቅ በመኖሩ ከፍተኛ ትኩረት ተደረገበት ለዚህም መፍትሔ እንዲሆን አዔ አድያም ሰገድ ኢያሱ የተገኙበት ጉባኤ ተደርጎ አንድ ውሳኔ ተወሰነ ውሳኔውም በአንድምታ ትርጓሜ ሊነገሩና ሊመስጠሩ የሚገባቸው መጻሕፍት በአራት መገበር ቡባኤ እንዲመደቡ የጉባኤ መጻሕፍት ሁሉ ንባባቸው በግእዝ ሆኖ ትርጓሜያቸው ፍካርያቸው በአማርኛ ንዲሆንና ለሕዝብ አእንዲገለጡ ብማ እኤንኬእ ሙኢውእመሙዚፓኡኔኡኤሌጡሙኡኦዝበ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓም ሊቃውንቱ የጉባኤ መጻሕፍቱን በግእዝ ቢያውቋቸውም አንድ ሊቅ ለአንድ ጉባኤ ሌላውም ሊቅ ለሌላው ጉባኤ እንዲመደብ አራት ሊቃውንት የአራቱ ጉባኤያት መናብርት ባለቤቶች ሆነው ፍካሬያቸውን እንዲያዘጋጁ የሚል ነበር በዚህም መሠረት በአራት መንበር ጉባኤ የተመደቡት መጻሕፍት የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት መጻሕፍተ ሊቃውንት ምስለ አቡሻሕር መጻሕፍተ መነኮሳት ናቸው ሔሑርዕሪ ኮሙ የእነዚህንም የጉባኤ መጻሕፍት ብሂላዊ የአንድምታ ፍካሬ በአማርኛ ቋንቋ እንዲያዘጋጁ ሊቃነ መናብርትና መፈክራን ሆነው የተመረጡ አራት ሊቃውንት ነበሩ እነርሱም ዕጨጌ ቃለ ዐዋዲ ለብሉይ ኪዳን መጻሕፍት መምህር ሠርዌ ክርስቶስ ለሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት መምህር ክፍለ ዮሐንስ ለመጻሕፍተ ሊቃውንት ዐቃቤ ሰዓት አብራንዮስ ለመጽሐፈ መነኮሳት ማር ይስሐቅ አንቀጽ ገጽ ዐምድ ነበሩ። ና መሪዎችን መናገር ነው እንጂ ሌሎችም መምህራን ከተጠቀሱት ሊቃውንት ጋር በየወንበሩ ተመድበው በከማርኛ አንድምታ ፍካሬ ሥራ ተሳትፈዋል ይ የ አፄ አድያም ሰገድ ኢያሱም መምህራኑና ደቀመዛሙርቱ በሚያስተምሩበትና በሚማሩበት ጊዜ የሚያስፈልጋቸውን መፍቅድ ሁሉ ያደርጉላቸው ነበርና መሳፍንቱና መኳንንቱም በሚያስተዳድሩት ሀገር የንጉሥን አርአያ በመከተል የጉባኤ መምህራንና ደቀመዛሙርት በአዲስ መልክ የተዘጋጀውን የአማርኛ አንድምታ ትርጓሜ እንዲያስተምሩ አደረጉ ስለዚህም በጐንደር በአክሱም በጎጃም በሸዋ በላስታና በቤተ አምሐራ አማራ ሳይንት በሚገኙ ታላላቅ ገዳማትና አድባራት መምህራን ስላስተማሩ የአማርኛ አንድምታ ፍካሬ ሊስፋፋ ችሏል የአማርኛ አንድምታ ትርጓሜ አጀማመር ከላይ ለመግለጥ እንደተሞከረው ሕዝቡ በማያስተውለው ግእዝ ይነገር የነበረው የቅዱሳት መጻሕፍት አንድምታ ትምህርት ለሕዝቡ ግልጥ እንዲሆን ለማድረግ መሆኑ የታወቀ ነው ይሁን እንጂ በሌላ በኩል ደግሞ ችግር ያለበት ሆኖ ይታያል ምክንያቱም አራቱ ሊቃውንትና ተባባሪዎቻቸው መምህራን ካዘጋጁት የአማርኛ አንድምታ ትርጓሜ በቀር ማንም ሊቅ ሌላ ትርጓሜ አዘጋጅቶ እንዳያስተምር ሆኖአል ከዚያ ጊዜ ጀምሮ የመጽሐፍ መምህር ወይም ሊቅ የሚባለው ሁሉ መምህሩ ቃል በቃል የነገሩትን ትርጓሜ በቃል ማጥናትና ያን መልሶ ለሌላው በቃል ማስጠናት እንጂ በራሱ ተመርሖ ልቡና የሚጨምረው የለም ምሥጢር አመሥጥሮ ማስረጃ ጨምሮ የረዘመውን አሳጥሮ ያጠረውን ዘርዝሮና ተንትኖ እንዲያስተምር አይፈቀድለትም ይህም ሁኔታ የደቀ መዛሙርትን ስፍሐ አእምሮ ያጠባል ነገር ግን የቅዱሳት መጻሕፍት በግእዝ ተነብበው በግእዝ ይተረጐሙ በነበረበት ጊዜ እያንዳንዱ ሊቅ የቀደመውን የግእዝ አንድምታ መሠረት በማድረግ በራሱ ግንዛቤ ሌላ የግእዝ ፍካሬ ያዘጋጅ እንደነበረ በአንድ በማቴዎስ ወንጌል ብቻ ላይ በርካታ የተለያየ የግእዝ አንድምታ ትርጓሜ በየመምህራኑ እንጂ ይገኛል የአንድምታ ትርጓሜ አንድ ጊዜ በአከንድ ዐይነት መንገድ መወሰኑ እንደ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እንደ ቅዱስ ያሬድና ቅዱስ ጊዮርጊስ ዘሰግላ በሊቅነታቸው አብነት ሆነው የሚጠቀሱ ሊቃውንት በብዛት እንዳይኖሩን አድርጓል ከዚህም ጋር የአማርኛ አንድምታ ትርጓሜ በተለይ የብሉይ ኪዳን ትርጓሜ ዐጭርና በሰፊው ያልተብራራ ሆኖ ይታያል ፇሦፇሦዙፕ ፕሆ ንን « ሠጭ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓሥ በመሆኑም እንደ ቀደሙት አራት ሊቃነ መናብርት ያሉ ሊቃውንት ተሰይመው በቁየው ፍካሬ ላይ አብርሆት ሊያክሉበት ያስፈልጋል በአራቱ ጉባኤያት የአማርኛ አንድምታ ትርጓሜ መምህራን ሐረግ ዕጨጌ ቃለ ዐዋዲ አባ ስብሐት ለብ መኤስድርስ መገነለውዴዎስ መጊገጊወሰን መገተዛይማናት አቶ አደራህ አራት ዐይን ጎሹ መገብረ ኤልያስ መሰው አገፃሁ መእንግዳ ዘድንጂ መሪላታዎስ አለቃ ተስፋ ዘደንገበጫ ዶር አየለ ዓለሙ መት ገሥላሴ ጩዮ ይህ በከራቱ ጉባኤያት በእያንዳንዱ መስመር የወረደ ሐረገ ትውልድ ነው በተለይ የፍትሐ ነገሥትና የመጻሕፍተ መነኮሳት መምህራን የትምህርት ሐረገ ትውልድ በየመጽሐፉ መቅድም ስለተጻፈ ከዚያ መረዳት ይቻላል ክፍል የአማርኛ አንድምታ ትርጓሜ ጥንተ ዘመን ቀደም ተብሎ እንደተገለጠው የአማርኛ አንድምታ ትርጓሜ የተጀመረው በኛው ምእት ዓመት መሆኑ ታውቋል ከዚህም ጋር የውስጥ ማስረጃዎች የታሪኩን እውነታ ያረጋግጣሉ በአማርኛ አንድምታ ትርጓሜ ውስጥ የሚነገረው ቋንቋ በስም የተጠቀሱ የነገሥታት ታሪክ የኢትዮጵያ መልክአ ምድርና በስም የተጠቀሱ መምህራን የክንድምታውን ጥንተ ዘመን አካባቢ በማመልከት ረገድ አስተዋፅኦ አላቸው ሀ ቋንቋ በአንድምታ ትርጓሜ የሚገኘው የቃላትና የአረፍተ ነገር የስምና የባለቤት የግሥ ባጠቃላይ የአገባብ ወይም የሰዋስው አጠቃቀም ከዛሬው አማርኛ ቋንቋ አጠቃቀም የተለየ ሆኖ ይታያል። የአንድምታ ትርጓሜ መምህራኑ ክተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች የተሰበሰቡ እንደመሆናቸው የእየአካባቢያቸው የአነጋገር ዘይቤ በትርጓሜው ውስጥ ይገኛል ለምሳሌ የብሉይ ኪዳን የአንድምታ መምህራን በብዛት በጎጃምና በጎንደር መምህራን ይነገር ስለነበር ጥንታዊው የጎጃምና የጎንደር የአነጋገር ስልት በብሉይ ኪዳን አንድምታ ውስጥ ጎልቶ ይገኛል ለአብነት ያህል የሚከተለው ተጠቅሶአል ሠ ሌኩ ኬኬ ኬኩ ሌኩ መሙ ነ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓም ዛሬስ አያ የያዕቆብ ልጆች ጠገቡና የጋለሞታዋ ቤት ወዴት ነው እያሉ ይዞራሉ ሆነ ይበሉን ማቴ ያይወልድሽን አባት ያዕቆብን አቡነ ማለትሽ ሐሰትሽ ዮሐ ከከባታችን ከአብርዛም አንተ ትበልጣለህን እርስ እንኳ የሞተ ዮሐ እኛታ ዕውራን ዮሐ ተአምራትስ ይህታ የሐዋ ቃለ እግዚአብሔር ሳልየከስ እሞታለሁ ብለህ መሥዋዕት ትሠዋለህ የዳዊት ትርጓሜ መግቢያ ግንባሩን እንደመቱት ውሻ አይግባኙን ወጥቶ ሄዶአል ቅዱባስገጽ የራስ ዐምዶ የእኅትዎ ልጅ የልጅ ልጅዎም ቢሉ መባአ ጽዮን ዐሥራተ ዮን ፃይማኖተ አበውን ከዐረብ ወደ ግእዝ መልሶታል የራስ ዐምዶ የእኅታቸው ልጅ በማለት ፈንታ በሌሉበት በቅርብ እንዳሉ ተደርጎ ተነግሮአል ከአንድ እስከ ስምንት የተጠቀሱት የአንድምታ ትርጓሜ የአማርኛ አነጋገር ባሁኑ ጊዜ በገጠርም ሆነ በከተማ በጥቅም ላይ እንዳሉ አይታይም ነገር ግን በከንድምታ ትቤት የቀደሙ መምህራን እንዳስቀመጧቸው ይገኛሉ ዛሬም መምህራኑ ያስተምሩአቸዋል ደቀመዛሙርቱም ይማሯቸዋል የአማርኛ አንድምታ ይህ ዐይነት ንግግር በነበረበት ዘመን መዘጋጀቱን መረዳት ይቻላል ለ ነገሥታት በአማርኛ አንድምታ ትርጓሜ ውስጥ ነገሥታት በብዙ ቦታ ተጠቅሰዋል ይኸውም በምሳሌነትና በዘመናቸው ስለተፈጸመው ድርጊት ነው ከተጠቀሱት ነገሥታት መካከል ብዙዎቹ ከኛው ምእት ዓመት ጀምሮ ያሉት ሲሆኑ ከቀደሙት ነገሥታትም በአንጻርና በምሳሌ የተጠቀሱ አከሉ ከእነዚህም ጥቂቶቹ የሚከተሉት ናቸው አብርሀና አጽብሐ የሮሜ መልእክት መግቢያ ታሪክ ገጽ ይኩኖ አምላክ ዮሐንስ አወድ ገጽ ዐምድ አጹ ዘድንግል ርጉም ተክለ ፃይማኖት አጹ ዮስጦስ አኤ ቴዎፍሎስ ዮሐ አዉተ ዓምድ በእነዚህ ነገሥታት በተለይ በአራቱ ነገሥታት ዘመን የአማርኛ አንድምታ ሥራ ተሠርቶ እንደነበረ ይታያል አብርሀ አጽብሐና ይኩኖ አምላክ ግን እንደ ማስረጃ ሆነው ተጠቅሰዋል ሐ የኢትዮጵያ ታሪክ የአማርኛ አንድምታ ትርጓሜ በርካታ የኢትዮጵያን ሕዝብ ታሪክ ያመለክታል ታሪካቸው በአንድምታ ከተጠቀሰሳቸው ስዎች አንዳንዶች በአንድምታ ትርጓሜ ሥራ ጊዜና በኋላ የነበሩ እንደሆነ ይታወቃል ምክንያቱም የአማርኛ አንድምታ በጽሑፍ መቅረብ እስከጀመረበት ጊዜ ድረስ ሊቃውንቱ በየጊዜው በትርጓሜያቸው ላይ ማስረጃ ይጨምሩ ነበር የሚከተሉት ለአብነት ተጠቅሰዋል ቆብ አስጥል ኅይሌ ጥቁር ከብቴ ዳን ፍነገ ቅዳሴ ገጽ እነዚህ ሰዎች ሳይሾሙ የተሾሙ በዕውቀታቸው ለሚከበሩ ሰዎች ምሳሌ ሆነው ተጠቅሰዋል ጩንተዯታ ን ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ ርህ ዓም ዐቃቤ ሰዓት አብራንዮስ ማርይስገጽ በጻፉት መጽሐፍ ውስጥ ቀድሞ ያልነበረ ቃል በመጨመራቸው ምክንያት ይህን ቃል የጨመሩ ዐቃቤ ሰዓት አብራንዮስ ናቸው እየተባሉ ይጠቀሳሉ ቄስ አጴ ምህርካ ድንግል ማቴ በዘፈረ ልብሳቸው ላይ ኢየሱስ ናዝራዊ የሚል ጥቅስ ስለጻፉ ተጠቅሰዋል አባ መልክአ ክርስቶስ ማቴ የተማሩትን ያላስተማሩ ገብር ሀካይ በመሆናቸው ተጠቅሰዋል ራስ ወልደ ልዑል ዮሐአወተ የባለ መድኀኒትን ትእዛዝ ባለመቀበላቸው ምክንያት የሕይወት ኅልፈት እንደደረሰባቸው የሚጠቀሱ ናቸው እነዚህና ሌሎችም ሰዎች ሁሉ የነበሩበት ዘመንና የተወለዱበት አካባቢ ባይጠቀስም በጐንደር ዘመነ መንግሥት እንደነበረ ግልጥ ነው መ ኢትዮጵያውያን መምህራን በአማርኛ አንድምታ ትርጓሜ ውስጥ የአንድምታ መምህራን ሁሉም ባይሆኑ አንዳንዶቹ አልፎ አልፎ ይጠቀሳሉ የሚጠቀሱበትም ምክንያት በተለመደው አንድምታ ላይ የሰጡት ተጨማሪ አስተያየት የመምህር እገሌ ትርጓሜ መምህር እገሌ እንዲህ ብለዋል እየተባለ ስሰሚጠቀስላቸው ነው ብዙ ጊዜ ከሚጠቀሱ ክቡራነ ስም መምህራን መካከል ጥቂቶቹ የሚከተሉት ናቸው መምህር ኤስድሮስ ሉቃ ዮሐ ዐቃቤ ሰዓት ከብቴ ሮሜኋ ዐቃቤ ሰዓት አበሞ ራእይ መልአከ ገነት ተክለ ፃይማኖት ዮሐአወተግገጽ አቶ አደራህ ኢሳ ዮሐአፈዉድ ተግሣጽ አዛዥ ላሜህ ፃይ አበ እለ እስክንድሮስ መምህር ክፍለ ጊዮርጊስ ሕዝ ሰንዱን ዮሐአዉድ መምህር ዐምደ ሚካኤል ማቴ የሣራት ወልደ ማርያም እነሴ ጎጃም ፍነገ የሌሎችም መምህራን የእነ አብሳዲ ትርጓሜ ተጠቅሶአል ገላ የአቦ ባርያ ሃይ አበ ባስልዮስ ስዲ ጳውሎስ መዝ ። መምህር ኤስድሮስ ክብዙኃን መምህራን የተማሩ ከመሆናቸውም በላይ በየገዳማቱ በተለይም በጣና ደሴቶች በሚገኙ ገዳማት እየተዘዋወሩ ሦስት መቶ መጻሕፍትን አንብበው አስነብበው የቅዱሳት አምላካውያት መጻሕፍትንና የሊቃውንትን መጻሕፍት ትርጓሜ በሚገባ ካደላደሉ በኋላ በጐንደር ልደታ ለማርያም ሰፊ ጉባኤ ዘረጉ ያንጊዜም ብዙኃን ደቀመዛሙርትን እነ ጌታው ገላውዴዎስንና ሥነ ክርስቶስን ሌሎችንም አስተማሩ መምህር ኤስድሮስም የመጻሕፍትን አንድምታ ትርጓሜ ካሻሻሉ በኋላ የተሻሻለውን የትርጓሜ መንገድ እንዲያጠኑ ደቀመዛሙርቶቻቸውን ቢጠይቋቸው ብዙኃኑ ፈቃደኞች ሲሆኑ ጌታ ዮናስ የተባሉት ደቀ መዝሙራቸውና ሌሎች ግን ንሕነሰ ኢተወለድነ እምዝሙት እኛስ ከዝሙት አልተወለድንም ማለት እርስዎ ልዩ ትርጓሜ ከመጨመርዎ በፊት አስተምረውናል በማለት በመምህር ኤስድሮስ ተሻሻለ የተባለውን የአንድምታ ትርጓሜ ለመማር ፈቃደኛ ሳይሆኑ ቀርተዋል በዚህም ምክንያት በመምህር ኤስድሮስ የተሻሻለው አዲሱ ትርጓሜ የታች ቤት ትርጓሜ ሲባል ከእርሳቸው በፊት የነበረውና እነ ጌታ ዮናስ በቀጣይነት ያስተማሩት ጥንታዊው ትርጓሜ የላይ ቤት ትርጓሜ እየተባለ መጠራት ጀመረ የሁለቱ ትምህርት ቤቶች አመሠራረት ምክንያትም ይህ ነው የታች ቤት አንድምታ ትርጓሜ ትምህርት በብዛት የሚነገረው በጎንደር ነው የላይ ቤት አንድምታ ትርጓሜ ደግሞ በጎጃም በስፋት ሲነገር ኖሯል አሁንም ይነገራል ይሁን እንጂ ዛሬ በጎጃም የሚነገር የላይ ቤት አንድምታ ብቻ ሳይሆን ሁለቱም የላይ ቤትና የታች ቤት አንድምታ ትርጓሜዎች ይነገራሉ ከመምህር ኤስድሮስ በኋላ በታች ቤት አንድምታ ትርጓሜ ላይ እንደገና አንዳንድ መሻሻል ተደርጓል ይህንም ያደረጉ አለቃ ወልደ አብ የተባሉት ሊቅ ናቸው አለቃ ወልደ አብ በትውልዳቸው የሸዋ ሰው ናቸው አለቃ ወልደ አብ መጻሕፍትን ካነበቡ በጊላ በመምህር ኤስድሮስ በተሻሻለው ትርጓሜ ላይ አዳዲስ የራሳቸውን አስተያየት ጨምረው በስፋት ስላስተማሩ የትርጓሜ አባት እየተባሉ ይጠራሉ ፇሦፁዷሮሆሥሁ«ሁሇጉጡ ን ን ን ታ ንሜ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ አደ ዚበ እስከ ዓም በመሆኑም በታች ቤት አንድምታ ትምህርት ቤት ታዋቂና ስመ ጥር በክብር ተጠቃሽም ሊቅ ናቸው በላይ ቤትና በታች ቤት የአንድምታ ትርጓሜ መካከል ያለው ልዩነት የአብርሆትና የሐተታ ማብዛትና ማሳጠር ታሪክና ምሳሌን በብዛት በማቅረብና በማሳነስ እንዲሁም በቋንቋ አጠቃቀም እንደሆነ ይታያል ለምሳሌ በአራቱ ወንጌላት የአንድምታ ትርጓሜ መግቢያ ላይ የሜነገር ረዥም ሐተታ አለ በሐተታው ውስጥ ጌታ የወንጌል ጸሓፊዎችን ከፍ ብሎ አምስት ዝቅ ብሎም ሦስት ለምን አላደረጋቸውም። የትምህርታቸው ጸጋ ከእኛ ጋር ይኑር አሜን ሆልተተመ የክቡር መልአከ ብርሃን አድማሱ ጀንበሬ መዝገብ ዉወጦዋችን ሚእኛቪቪሚቪቪቪጢሚቪሚቪጽኮፐዮፐቨቢ ዯፕፐፋቲ ንያን ና ስ ሃነ ን ሽሽ ከእነዚህም ሌላ ስመጥር የነበሩት የብሉይ ኪዳን አንድምታ መምህራን እነ ጌታ ገላውዴወስ መልአክ ገነት ወሰን መልአከ ገነት ተክለ ፃይማኖት አቶ አደራህ አራት ዐይና ጎሹ መምህር ገብረ ኤልያስ መምህር ሰው አገኘሁ መምህር ፊላታዎስ መምህር ጌታሁን ትልቁ የላይ ቤት የብሉይ ን ኪዳን አንድምታን ከታች ቤቱ የብሉይ አንድምታ ጋር በማነጻጸር ያስተምሩ እንደነበር ይተረክላቸዋል እኒህ ሊቃውንት የላይ ቤቱ አባባል እንዳይቀር የላይ ቤት አብነት ወይም የላይ ቤት አማርኛ ወይም የላይ ቤት ትርጓሜ እንዲህ ይላል በማለት ያብራሩ ነበር ተብሎ ይነገርላቸዋል የታች ቤት መምህራንም የራሳቸውን ቤት ትርጓሜ ከጨረሱ በኋላ የላይ ቤቱን አባባል ለመስማት ወደ ላይ ቤት መምህራን ይሄዱ ነበር ከዚህም የተነሣ እስካሁን ድረስ የላይ ቤት ትርጓሜ በታች ቤት መምህራን መጠቀሱ አልቀረም ክፍል የአማርኛ አንድምታ ትርጓሜ ምንጮች መምህር ኤስድሮስ በደሴተ ጣና ከሜገኙ መጻሕፍት ሦስት መቶ መጻሕፍትን አንብበውና ጥናት አድርገው ከዚያ በፊት ያስተምሩት በነበረው የአንድምታ ትርጓሜ ላይ ማሻሻልና ተጨማሪ ማብራራት እንዳደረጉ በትውፊት ይነገራል ከዚህም ጋር መምህር ኤስድሮስ እንዲህ ብለዋል እየተባለ የሊቁ ተጨማሪ አብርሆት ይጠቀሳል ዮሐ እንደዚሁም አለቃ ወልደ አብ ከመምህራቸው ከመምህር ኤስድሮስ በላይ ስድስት መቶ መጻሕፍትን በማንበብ የአማርኛ አንድምታን ፍካሬ ማቃናታቸው አሁንም በጉባኤ ቤት ይተረካል እነዚህ ሁለት ታላላቅ ሊቃውንት ያነበቧቸው መጻሕፍት ምን ዐይነት በማንና መቼ የተደረሱ ከምን ቋንቋ የተተረጐሙ መጻሕፍት እንደሆኑ ባይጠቀስም ለአከንድምታ ትርጓሜ የሚጠቅሙ መሆናቸው ግልጥ ነው በተለይ አለቃ ወልደ አብ ዐረብኛ ቋንቋ ያውቁ እንደነበረ በ ስለሚነገርላቸው የእስክንድርያና የአንጾኪያ አብያተ ክርስቲያናት ሊቃውንት በዐረብኛ የጻፉአቸውንና ግብጻውያን የኢትዮጵያ ጳጳሳት ያመጡአቸውን የትርጓሜ መጻሕፍት ማንበባቸው የማይቀር ነው ይህም እውነታ በአማርኛ አንድምታ ትርጓሜ ውስጥ በዐረቡ እንዲህ ይላል እየተባለ የሚጠቀሰው ባህለ ትርጓሜ የአለቃ ወልደ አብ ሥራ መሆኑ ይነገራል ማቴ። በስም የተጠቀሱትና ያልተጠቀሱት ምንጮችን በዚህ ጽሑፍ ለመግለጥ ተሞክርአል ከአንድምታ ትርጓሜ ስብስብ ውጭ በስም በተጠቀሱ ምንጮች ላይ ብዙ ጊዜ የአማርኛ ሐተታ ይቀርባል የግእዝ ዘሮችም የቃላት ትርጓሜን ለማብራራት ወይም የተለያዩ ዘሮችን ንባቦችን ለመግለጥ ይገባሉ የሐዋ ሮሜ እንደዚሁም ለአማርኛ አንድምታ ትርጓሜ የሚጠቀሱ የተለመዱ ጥቅሶች አሉ ዳን ቅዳሴ ሀ የግአዝ በግአዝ ትርጓሜ ማስረጃ ምንጭ ቀደም ተብሎ እንደተገለጠው የግእዝ በግእዝ አንድምታ ትርጓሜ ለአማርኛ አንድምታ ትርጓሜ አቀራረጽ እጅግ ጠቅሞአል ከሌሎች የትርጓሜ ምንጮች ሁሉ የዚህ ምንጭነት የበለጠ ሆኖ ይታያል ለምሳሌ የማቴዎስ ወንጌል አንድምታ ትርጓሜ ሰብአ ሰገል ነገሥታት ነበሩ በሚለው የግእዝ በግእዝ ትርጓሜ ወንጌልና ሦስት ናቸው በሚለው ተአምረ ኢየሱስ መካከል ያለውን ግልጥ የሆነ ልዩነት ዬ ው ከጨ መጨል ልበል ር መ ራል ጨጨ ሕል ቤልሕ ሠ ረኤሕበሽ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓም ይጠቅስና መፍትሔ ሲስጥ ዐሥራ ሁለት ሆነው ከወጡ በኋላ ዘጠኙ ወደ ቤቴልሔም ሳይደርሱ ተመልሰዋል በማለት የትርጓሜ ወንጌልን ዐሳብ ያጸናል የግእዝ በግእዝ ትርጓሜ ኦሪትም ዛሬ የብሉይ ኪዳን ትርጓሜ መምህራን ለሚተረጉሙት የኦሪት አንድምታ ትርጓሜ ምንጭነቱ የታወቀ ነው ኦሪት ዘፍጥረት ላይ ወመንፈሰ እግዚአብሔር ይጸልል መልዕልተ ማይ ተብሎ ከተነበበ በኋላ የሚቀጥለው ትርጓሜ ይሰጣል ይህንም መሻፍቃን የተባለው ሊቅ ለውሆች ሕይወት የሚሰጥ ውሆችን የሚያነጻ ነፋስ ነው ብሎ ተርጉጐሞታል ትርጓሜ ኦሪትም በጥምቀት ጊዜ የሚሰጠው የመንፈስ ቅዱስ ምሳሌ ነው ይላል ሳዊሮስም ደመ ድንግልናን ከእመቤታችን የከፈለ የመንፈስ ቅዱስ ምሳሌ ነው ይላል ባስልዮስም እንደ ኤርምያስና ዮሐንስ ላሉት በማ። ቢሉ ጌታ ሁን እንደአሻህ ሁን አንዲሉ ነው ማቴ የእንጦጦ መምህር ቢናገር በዓመት ያውም እሬት ውዳዲማር ተጨማሪ ማስረጃዎች ማቴ ማቴ ማቴ ማቴ ሳሙ ዕብ ቅዲማርገጽ ሉቃ ወዘይ ትች ብዙ ጊዜ ትች የአነጋገር ነው ምሥጢሩም አጽንዖታ ቃል ነው ምሳሌ ዮሐ ወእግዚእነሰ ኢያጥመቀ ጌታችን ግን አላጠመቀም ተጨማሪ ማስረጃ ቅዳሴ ማርያም ምዕ ቁ ገጽ ወዘይ አንድ ወገን በአንድ አረፍተ ነገር ውስጥ ተመሳሳይ የሆኑ ቃላትን አንድ ወገን አድርጎ መተርጐም ነው ኢሳ ቆሮ ማስጠበቅ ወይም ማቄየት የተነበበውን ለጊዜው ማቁየትና በመሥጢር ሊቀድም የሚገባውን በፊት መተርጐም ነው በመቀጠል የቄየውን ንባብ መተርጐም ነው ቆሮ ፍትነገ አንቀጽ ውዱ ክፍል የአንድምታ ትርጓሜ ትምህርት አሰጣጥ ዘዴ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ግእዝና የግእዝ ቅኔም በሚገባ ያወቁ ደቀመዛሙርት ወደ አንድምታ ትርጓሜ ቤት ይገባሉ አብዛኛውን ጊዜ ደቀመዛመርቱ በወንጌል ወይም በመዝሙረ ዳዊት ወይም በውዳሴ ማርያም ይጀምራሉ ነገር ግን ይህ ቀዋሚ ሕግ አይደለም ትምህርቱ ሁልጊዜ በጥዋት ይሄዳል ይሰጣል በጸሎት ይጀመራል በጸሎትም ይፈጸማል መደበኛው ትምህርት ከመጀመሩ በፊት ጉባኤ ማሄድ አለ ጉባኤው ሦስት ዐይነት ነው ይኸውም ሀ ወንጌል ለ ግብር ሐ ከቅዱስ ጳውሎስ መልእክታት እስከ ራእይ ነው ይህ የሐዲስ ኪዳን አንድምታ ትርጓሜ ብቻ በሚሰጥበት ትቤት ነው የብሉይ ኪዳን አንድምታ ትርጓሜ ትቤት ግን ከመደበኛው ትምህርት በፊት አንድ ጉባኤ ይደርሳል ይህም የመዝሙረ ዳዊት የዐሥራ አምስቱ ነቢያትና የመሐልየ ሰሎሞን የኢሳይያስ አንድምታ ትርጓሜ ነው በሊቃውንትና በመጽሐፈ መነኮሳት ትርጓሜ ቤት ግን ከጸሎት በኋላ በቀጥታ መደበኛው ትምህርት ይጀመራል ሙመመሙሙጮቶዱትዯተመሙጠ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ከልደተ ክርስቶስ እስከ ዓም መምህሩ በወንበር ወይም በመደብ ወይም ከፍ ባለ ነገር ላይ ይቀመጣል ደቀመዛሙርቱ በዙርያው በመሬት ላይ አጎዛ አንጥፈው ይቀመጣሉ ሁሉም ደቀመዛሙርት አንድ መጽሐፍ አይማሩም ሁለት ወይም ሦስት ወይም አራት ሆነው አንድ መጽሐፍ መማር ይጀምራሉ ከደቀመዛሙርቱ አንዱ መጽሐፉን በአትሮንስ ላይ ዘርግቶ በግእዝ ያነባል መምህሩ ትርጓሜውን ያብራራል ከዚያ በኋላ የመጀመሪያው ቡድን ደቀመዛሙርት ያዳመጡትን ለብቻቸው ሆነው ያጠናሉ ሌላውም ቡድን በዚህ ዐይነት ይቀጥላል አንድ ጉባኤ ክፍለ ትምህርት ሦስት ጊዜ በመምህሩ ይደጋገማል የአንድምታ ትምህርት የሚሰጠው በጽሑፍ ሳይሆን በቃል ነው መምህሩ በቃል ይተረጉማልኔ ደቀመዛሙርትም በቃል ያጠናሉ ይህም የሆነበት ምክንያት ደቀመዝሙሩ አንብቦአል እንጂ ተምሮአል ስለማይባል የአንድምታ ትርጓሜ መጻሕፍት በመጀመሪያ ስላልተጻፉ ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

አስተያየቶች:


memezon

የማውረድ አማራጮች | ወደ ፒዲኤፍ ቀይር | የዕለቱ መጽሐፍ

© dirzon | የአገልግሎት ደንቦች | የግላዊነት መምሪያ | ስለ | አገልግሎቶች | መልእክት