Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • ወደ ፒዲኤፍ ቀይር
  • የንባብ ዝርዝር
  • አጠሬራ
  • ኦዲዮ መጽሐፍ
  • ፍለጋ
  • ይስቀሉ
  • የኔዞን
  • ይግቡ
  • ይመዝገቡ
English  አማርኛ  Français  العربية
የዕለቱ መጽሐፍ

የሀገር ማስታወሻ


  • የቃላት ደመና

የሀገር ማስታወሻ
  • የማውጣት አጠሬራ

የመጀመሪያዋ ሴል መሰረት አልጌ ነበረች ለመሬት ያኔ ብሄር የለችም ሰውም ቢሆን ምንም። ብዙ ብሄር እናት ቀዳሚዋ ብሄር ኢትዮጵያ ኃላ ላይ የተባለች ሀገር የኔ ጥልቅ ፍቅር። የብሄር ፍቅር ስሙ የተለያየገበት በመለያየት ውስጥ የተስማማገበትጉ ሩቅ አመታትገ ቆጥረን ድሮን ስናጠናው በሳይንስም በሀይማኖት ምነሻው አንድ ነው። የመኖር ጥርጊያ መንገገዱ ከእንቅፋት ሆኖ ፅዱ ዝም ብሎ ዋለ መበደልገ ችሎ ከመጣ እያለ። ጭራሮዬ አልቆ ፍም ብቻ ስላለኝ ለስሜት ለቀማ ካልጋዬም ወረድኩኝ የኔማ ለቀማ ጭራሮ ሰበራ ቶሎ አይደርስም ብዬ ስቸገር ስፈራ ዞር ስል ወዳንቺ ወዳልጋው ሳማትር ጡትሽ ደረትሽ ላይ ስላለብኝ ግትር ዳሌሽ ያላንሶላ በጣም ስለሚያምር። ግፍን መሸከም በጫገቃ የራስ ነፍስ ተንቃ ተጨንቃ ምላሽ መስጠት ሲቻል በዕውነት ትምክህሀት እንዳይሆን ግብዝነት ስለሰው ትተርፍ ዘንድ ሀይወት አልፌን ፈተናን ልቋቋማት በርሷ ሆኖ የኔ ጀግንነት ነው እሰከ ዛሬ የኖርኩት። አይደለ ጭለማ ለኔ ሲሆንማ ብርሀኔን ሳጣ ነው ምዳፈንማ። ተስፋ እኔን ሞልታ። አስብሽ ነበረ አገቺ ጋሞይቱ የገገታዋ ኩብል ከምባ ሸጋይቱ የቦገኬዋ ፍቅር የኔ ቆገጆይቱ። ዓም ቁናው አንዳንድ ሰው አለ መስሎ በገፅታ የረጋ የበሰለ ሊመስል በእይታ ለመዘነጥ በሰወ ሁሌ ሚበረታ ሲቀርቡት በአክብሮት ሁኔታውን አይተው ምንም ፍሬ የሌለው የቁም ነገር ፍሬ ሳይሞላው ተለቅሞ እውቀት አልባ ጉራ ቅል ራስ ተሸክሞ ያ የተኮፈሰው ስቀርብ ልጠይቀው ሰላምታው ንቀት ነው። በግርዶሽ በጥላ በሀዘን መከራ ጨፍግጎ ይታያል በፊት ላይ ሳይጠራ የወጠኑት ነገር ይሁገልኝ ያሉት ተጨንገቀው ተጠበው ከራስ ያፈለቁት ሀሳብ ያደረጉት። ቅቤ ተለውሳ በጨው ተነስገሳ ስትጠቀስ ከስጋ ጋ ኮባ ላይ ተደርጋ ከጮማው ከሙዳው ሲያዩት ከሚያጓጓው ስትላክ ወደ አፍ ከምላስ ላይ ስታርፍ። ምክንያት ነው ፈጣሪሽ ጦርነት እና እሳት ለመኖር የሆነሽ እንደ አናክሲምስ ታሪክሽ ሲታወስ የሰራሽ አየር ነው። ይሀንን ምናይሽ በላይሽ የቆምነው ቀድሞ ገፋስ ነበር። እወይ ጉድ ቁጥር ግብዓት የምድር በአውነት አልገባኝ የአርስቶትል ነገር። ምራቁን ይውጣል ከጠላዋ በፌት ለጠይሟ ቆንጆ ተመኝቶ በልብ ሊጨልጣት እሷን ያቺን ጠላ ቀጅ ዝቃጭ አሻሮዋን የጠላ አተላ ቱፍ ቱፍ እያለ ለኮማሪቷ እናት በአክብሮት ሊሰግድ ሰላም አቴ አለ። በደረት ገላሽ ተገሳፍፌ በዳሌሽ ባትሽ ላይ ቀዝፌ። አጥቢያ ሲሆን ጮናኸሪያ ታክሲ ይዝ ተጓዝኩና ቲኬት ሳያልቅ ቆረጥኩ ወደ አውቶቡሱ ጥልቅ ልል ለወንበሩ ስጋፋ አየሁ ቆንጆ ከበር ፊት ተሰልፋ እገደ ገባሁ ካጠገቧ ሰው ስላለ ሳልጋፋ አረፍ አልኩኝ ካናገርኪት ድንገት ብዬ በጉዞ ላይ ከወዲያኛው ወገበር ላይ። ተቻኩዬ ሀይ ሀይ ባይ የማጣት ጊዜ ስገፈልገው ቢደወል ስልኩን ማያነሳው ቸል ብሎ የሚረሳው። ማደር ፀሀይ ወጥቶ መዞር በሌሊቱ ከሌሎች ተለይቶ የአይገሽ ፍጥረቱ ጩለማ ነው ቀንሽ የለሊት ወፊቱ አፍቃሪ ያጣች ነፍስ ለውበቷ አገዳቅሟ በልብስ በኮስሞቲክስ ተጠቅማ እዩኝ እዩኝ ትላለች ልጅት ፍቅር ስትጠማ። ቆንጆ መስሏት የታያትን በአርቴፌሻል ፈገግታዋ በሰው ሰራሽ የፊት ጥርሷ በሽንገላ ችሎታዋ አቆላምጣ እየጠራች ጠጋ ጠጋ ወደ ራሷ ገላ አይታ ገላ ራቃት ስታሳዝን ግን ቀሚሲሷ። ምድር ከንቱ ልፋት መኖር ትርጉም አልባ ልለያት ያሰኛል ሆድ እንኳ አይባበ አብዲሀ የሚሆነው ሰው ጣልቃ ሳይገበ ሳያደናቅፈው እድል በመጥመሟ ከሆነ ብቻ ነው መኖር ጮቀየጧሚ ስጋ ፈራሽ አካል ይብቃኝ ለማለቱ ባልደረሰ ጊዜ አግኝቶ መርካቱ ደክሞ እያማረው ያሻውን ሳያገኝ በአዕምሮት ሲቀጣ መሞቱን ነው ሚማኝ። ዮሀንስ ራዕይን ከተገነዘብኩ በኋላ ዓም ያንዳንዴ አማራጭ መፅሀፍ ማገበቡ የሁል ጊዜ ስራ ባይሆንም ለረፍቴ ነበረች ቴሌቪዥን ብቸኝነት ሲያምረኝ አጨዋች የቤቴ ስትሰለቸኝ ታዲያ መጥታ ምታጫውት ፍቅረኛ የወደደች ደሙዬ ነይ ምላት ናፍቃ እኔን ካልመጣች። ዓም የኔ ትውልድ ልጆች ያኔ ልጅ እያለገ ተማሪ ነበርን አሁንም በኑሮ እንዲሁም ከትምሀርት መማር አላለቀን ጠዋቱ እስኪነጋ የምንጓጓ ልጆች በኢትዮጵያ ፍቅር ተጠምቀን የፀዳን ንፁህ ታዳጊዎች ጮምከህር ሳይገባ በጋይሬክተሩ በር ለመቆም ማንሰለች በንዲራ እገዲሰጠን ትግል የነበረን እንድትውለበለብ እኔ ልቅደም ብለን በፀብ አስቸግረን የተገበረከክን ጥሩ ልጆች ነበርገ። ቢጫዋ መልካማ ታምራለች ቀለሟ የውስጥ ሚስጥር ፍሬ ሱፍዬ ነው ስሟ። ለሱፍ አበባ እሰከ ዓም ዓባይ ከሰፈር ቀየው ፈሰሰ በዱር ገደሉ ገሰገሰ ጢሻ ሜዳውን አረሰረሰ ቁልቁለቱ ላይ ፏ አለ ዓባይ ውበቱ አማለለ መድረሻውን ሳያቅ ተሰደደ አፈር ግሳገግሱን አዋሀደ ከእናት ሀገሩ እየራቀ ሱዳን ላይ ተደባለቀ። ዓባይ ለመመለስ ስላቃተው ከም ተሰጥቶት ሀገር ኖረው። ማጣፊያው ሲያጥራትም ባገዱ ተጨናገቃ ከሶሻሊስቷ ጋር ካፒታሊስት ደባልቃ ያገዳንዷማ ፍቅር እንደ ሊበራሊዝም ራሷን ብቻ ወዳድ ገንዘብ ገንዘብ ልቅም የጋራ ኑሮዋን ብዙ አትፈልግም። ታግሎና ሸርቦ ወልዶ ምቀኝነት ስንቱን አኮላሽቷል አሳይቷል ሽገፈት ጉልበት ያጣ ጊዜ የታወረ እምባው በቀናነት መንፈስ ብርሀን ካልሞላው በዕብደት ተጀምሮ በሞት ነው ማለቂያው። ስንቱን አውቃለሁ ነጥዬ አንድሁለት ሶስት ብዬ የሳይንስ ጥገቁልና መላምቱስ በናንተ ይሆናል ወይ እውነቱስ። ጨረቃ ክዋክብት በማታ እስኪ ጥያቄዬን ስሙታ ሳልገባ እናንተኑ ሳደንቅ ለነገ ቀኑን ልናፍቅ አሁን ገብቼ ልተኛ ላልሰጋ ተስፋ አለኛ። ሀይል የለኝ ታቃለሀ እኔ እንደሁ ፍጡሩ ከቀረቡኝ ጋራ ሰላም ለጮኖሩ ያልተፈቀደልኝ ምንድን ነው ችግሩ። ሊያጠፋቸው ቀገጉቶ ፍቀድልኝ ሲልሀ አንዳሉት አገደፃፉት እሺ ነበር መልስከሀ ከሆነ ታሪኩ እውነት ከተፃፈ ልክ ነህ ወይ እግዜር ከሴይጣን ፈተና ማነው ግን ያለፈ ግራ ስለገባኝ የልብ መመርመሩ ቢጠቅም ከሆነ ተመስጩ ሳስብ የሀሳቤ እየወጣ በከገቱ ባከነ ምን አይነት ነገር ነው። የሚዋጋ ስውር ረቂቅ ከባድ ሀይል ነው። አቤቱ መከራ ስጋ ለባሽ ገላ ሳያጣ መኖርያ ኖሮትም ከለላ ሲፈልግ አቻውን የፍቅር አጋሩን ያዘኝ ወይ ምስኪኑን። እንዲሀ ካልሆነማ ዛሬ ብርሀን ወጥቶ በሰላም ውለነው ብሩሀ ሆኖ ነግቶ። የዓለም ሰራዊት የክፋት በትሩም ሰይጣን ስለሆነ ብዙ ጭፍሮቸ ያሉትም ገብተን ከማመን ቤት ብገለማመንም። የገጉስ ስርዓት እንዲወድም ፊውዳሊዝም ሞፈር ገፊ አራሽ የልፋቱን እንዲያገኝም ኡኡ ሲል ወጣቱ ገጉሱ አምርረው ነድዶ ግሎ ዘመን ለለውጥ ገገፍለው አብዮት በሕዝብ ልብ ወላፈን ሆኖ ሲለበልበው። መንግስትን ለሀዝቡ እገደ መልቀቅ ፈገታ ሚቃወማኝ ካለ ዋ አለ ሊመታ። የሌኒን የማርክስ የኤንግልስን ቀመር በሶሻሊዝም መርሀ እያለ አንድ ሀገር። ካነበብኩት ታሪክ የነበር መፅሀፍ ጅነሻ ዓም ሰው ነኝ ወይ እገስሳ ዝናብ አናቴን አጠበው ፀጉሬ ውስጥ ገብቶ አረሰረሰው የደሜ ውስጥ ሙቀት አይታወቀኝም በቆዳዬ ቀዳዳ እንፋሎት ወጣኝም ቀስ በቀስ ቀዘቀዝኩ በዶፍ ውስጥ አለቀስኩ። አለን ወይ ዛሬ ላይ የልጅነቴ ድሆች ልጆች አልፎልን ወይም ሳያልፍልን በምድር ማገሰለች ዓምማታ በእስር ቤት ሸዋሮቢት ሃ እንደ ኔ ልትሆፒ ባለ አንድ ስገኝ ግጥም አማረሽ ወይ መሆን እንደሆነው እኛ ገጠር ወጣ ብለሽ ጭራሮ ልትለቅሚ ኮሽም እና እንኮይ አጋምና ቀጋ የእረኛ ቆሎውን በደናውን ቀምሰሽ የበረሀም ሎሚ የገጠር ጨዋታን በወፍ ቋገቋ ወሬ ስናወራ ሚስጢር ዳገት ስንወጣ ውሀ ልትጠሚ። የወደቀችውን ክብ ሽቦ አነሳኋትና በእርጋታ በትዳር ጣት እገደቀለበት ደስ እገዳለኝ አጠለቅኪታ መሬትን በሀሳቤ አግብቼ አገኘሁኝ ላገዴ አፎይታ ዓም እርግቤ ስትሰምጥ አንጓ ብዙ ስንኞች ተጠማሽ ዉይ ውሀ አቧራው ተነስቶ አውሎ ገፋስ ሲሆን ላብሽ በፊትሽ ላይ ደርቆ እንደጨው ሆኖ ሊወስድሽ ጠራርጎ ከትገገዳገጂ ፀለይሽ ወይ ወደ ላይ። ከሻኛዋ ልረፍ ውሀዋን ብትሰጠኝ በጥም ጠገዝለሺ እርግቤ የዋኋ ተሰደሽ ስትሄጂ ይሀን ሳትገምቺ ሞትን በበረሀ አየሽ ወይ ቆመሽ ከሰዓት ዐ ዓም እንጋባ ሰላም በጣም ናፈቅኩሽ ኑሮዬ ታዉኮ እገቅልፌ ታምሶ ቅዝት ብቻ ሆኖ ሀልም እንኳ ሲታጣ ተቸግሬ ስኖር መደገበር መደገገጥ መሰቀቅ ፍራቻ ሺህ አመት ላልኖዋረው ስቃይ ለኔ ሆኖ ነገር እየበዛ አእጣነሰ ፍቅር። ከለኝ በሳሎኔ ከሌለኝ ጎዳና ወይም መደቤ ላይ በነደደው አሳት አእየሞቅኩ ምሽቱን ልኑርበት እንጂ አይለብልበኝ ነገር ደስታን ፍጠሪልኝ እንደሞላኝ ፍቅር።

  • Cosine ማጠቃለያ

ብዙ ብሄር እናት ቀዳሚዋ ብሄር ኢትዮጵያ ኃላ ላይ የተባለች ሀገር የኔ ጥልቅ ፍቅር። ከመጣ አበሳ ድንገት ከተፍ ካለ ለፈተና ዳርጎኝ እገዳንከዳዳ የስጋ ዝምድና የመፋቀራችን የድንጋይ ላይ ናዳ በሰው ልጅ አጀቡ የተጠላሁ ጊዜ ስትሆፒ ባዳ ሌላ ባዳ መጥቶ ከድገጋዩ ናዳ በሚወረወረው የጥላቻ ጦሩ ኃላ እገዳልጎዳ አዝኖ ሊቆምልኝ ሲሆን ሳይታሰብ ሊከላከልልኝ ከጠላት ወጀቡ ሲወግን አብሮ ያልታሰበ ወዳጅ እንዳይሆን ከልቡ አንቺ ግን በፍቅር ፈተና ስትወድቂ አይቼሽ በሰላም ጊዜዬ የኔነሽ በማለት የተመካሁብሽ የሀይል ሚዛኔን ጊዜ አይተሸው ስትከጂ ቅስሜ እገዳይሰበር አፍቃሪን ስትጎጂ እንዴት ይታወቃል ካልመጣ ፈተና የሰው ልጅ በፍቅሩ ተማምኖ እገዲፀና አደራ የኔዋ አትሁፒ እንዳገር ሀገርማ ትወድ ባል ሆኖ የሚያስከብር ጉልበት ያጣሁ ጊዜ ሌላ ሲያሸገፈኝ ታገባለች እና የሚላት ጀግና ነኝ። ልለምንህ ላንዴ የኔን ሀሳብ ልቀቅ የሌሎቹን ሀሳብ ለራሳቸው አጥብቅ በጣም የሰለቸኝ በመንፈስ ጦርነት በዝምታ ሆፔ ከሩቅ ሰው መሟገት አንደበት አውጥቼ ባወራሁትች ነገር በጠየቅኩት ፍቅር እኔን የሰለቸኝ ባሳቤ መቸገር ከሰው አዕምሮ ውስጥ እያመጣጠሀብኝ የራሴ ሳያገሰን አታጨናንቀኝ በማሰቤ ብቻ እባክሀ አትቅጣኝ። ሰምተን አምነን የኖርነውን የድሮ እውቀት ሚሽረውን በአፍ ሲወርድ ተዋርዶልን ዘመን አልፎ የመጣውገ ልቆ መጥቶ ሲያስረዳ ይመስለናል የከዳ ጥቂት ሰሚ አግኝቶ የማይወደውንም አፍርቶ ብቸኝነት ይወርሰዋል የሰው መውደድ ይጎለዋል በተለይ የሀይማኖት መፅሀፍን አገብበው ሲልቁ ወደ ሳይገስ ለሚያዘነብሉ ሰዎች ክብር የተቋጠረች ስገኝ ዓም ላምበረት መናሀሪያ አጠገብ የዘወትር ፀሎት ከሴት ማሀፀን ተወለድኩ ምነው አገዳዳም በሆንኩ አናቴ አፈር ውሀ አእስትገፋስ አባቴ ፈጣሪ ማይዳሰስ በዚሀ መልኩ ተፈጥሬ ምነው በኖርኩ በምድሬ እናት አለሀ አትበለኝ ደግሞ አሷን ጠላህ ብለኸኝ አምላክ አይምጣ ቁጣሀ አባት ወገዱን ሸሸሀ ብለሀ እርግማን አይውረድ ልለምገሀ። በሀዘንህ እንጉርጉሮ የሚዘናላት የርሷ አዕምሮ ተቃራኒ አገኘሀ እገዴ አኗኗሪ በተቃራኒ ባሀሪ ምትወደድ አብሮ ኗሪ ሊጥ አቡክታ የማትጋግር ያጣህ ጊዜ ምታስቸግር ሌላ ሌላ ሳታይብህ ግራ ግብት ያሰኘትሀ የፍቅር ሌባ እና ፖሊስ ጨዋታ ልትይዛት ስትበረታ ስታሞመልጥህ ሌላ ቦታ የሌላውን ገላ ሽታ ለመቁረጥ ግራ ገብቶህ የሰው መሳቂያ ሆነሀ በልምምጥ የምትኖራት አገኘህ ወይ ፍቅረኛ በብሮ መኖር መዘዘኛ የጋሞ ሰዎች እናንተ ረጃጅሞች እናንተ ጥቋቁራን ጋሻና ጦር ያኾች የጥንቶቹ ሀያላን የእስራዔሎች አምላክ እግዚአብሄር አደራችሁና መጠባበቂያው ጦር ስትጣሉ ጊዜ ከልጆቹ ጋራ ከሰማይ ላይ ሆኖ የስንት አያቶቼን በበረዶ እሩምታ አናቶች ቀወራ። ሲመቻቹ ጊዜ ቆንጆው አና እሱ አተላም ቢኖራት ቱፍ ቱፍ እያለ አይቀር መቸለሱ ሲያንቃርራት ውሎ ሲጫወት ሲሳሳቅ ዳግሟሟት ይወጣል አምሮቱ እስክታልቅ ዓም ውግዝ ዳኛ አዋጅ ጠላቶቿ ገባብ አሳዳጂጄ ስርዓት ሰይጣኗ ጉቦ አማላጂ ችሎት ንግድ ቤቷ ክፋት አንደበቷ የሰው ልጆች ጠላት ውግዝናት ዳፒቷ ሳስታውስሽ ያኔ ተጠምጄ በውበትሽ ተማርኬ በፀባይሽ አብሬሽ መኖር ጀመርኩኝ የደሀ ጎጆ መሰረትኩኝ ፍቅርሽ እየበረታ የመኖሬን የሀሳብ ቦታ። እንዳልተዋት እልሀ ሆና እንድተዋት ምክንያት ሆና ወዲሀ ወዲያ በሀሳቤ ስናወጠው የገጠሩ አባወራው ከች ሲለው ከደጃፏ በአንግድነት ካረፍኩበት ጎጆ ቤቷ ሁለት ፍቅር ተነባብሮ ባንድ ሴቷ ቁጭ እንዳልኩኝ ሲመጣባት አጅሬ ማለት ፈርታው ፌት ለፌቴ አያ ፍቅሬ። ከደጃፏ የመጣውን አባወራ እንደ ሀሳቤ ወጣት ልጅት የኔ ፍቅር በመሆኗ ልፋለመው ጎርደድ ስል ከሳሎኗ ጓገዴ ይዞ መጥቶ ብዬ አጮልቄ አየሁና በዶ እጁን በመሆኑ ሲጋብዛት ሰማሁና። ጭላንጭሉ ከርቀት ብርሀን ሲያሳየኝ ተስፋ ያለኝ ይመስል ምልክት ሲሰጠኝ ቀን ሊወጣ ነበር የመሰለኝ ያዝገልኛል ያልኩት የተማመንኩበት ተስፋን እውነት ያደርጋታል ያልኩት ድብቁ ጠላቴ እሱ ነው መሰል ቀዳዳን ሸፈነ እንዳላይ ጭላጉችል በሩ ተከፍቶልኝ ነገ ይነጋል እንዳልል ታህሳስ ዓም አለ ወይ ጓደኛ እውነተኛ ጓደኛ ልክ እንደ እረኛ ለችግር ጊዜ አንደኛ የሚል መጥቶ አለሁኛ። ዓም በቀለማት ንገሪኝ ፍቅር ከሆነ ጥያቄሽ በቀይ ቀለም ቀልሚኝ ስሜን በደማቁ አድርገሽ በሆሄያት ፃፌሊኝ ተስፋ የምትሰጪኝ ከሆነ ቢጫ ቀለም ፈልጊ የደበዘዘውን ማንነቴን በብዕር ፈገግ አድርጊ ስሜን አጠልሽተሸ ከሆነ በደብዛዛ ለውጪ ጥላቻ ካዘለ ስሜትሽ በፌደል ጥቁር ግለጪ ትሰሚኝ ከሆነ አድምጪ በልቦናሽ ተገንዝበሽ የምለውን ተረጂ እገደ እገስሳ በመንፈስ ስጫት ዝም ብለሽ አትነጂ የኔ ውድ ህብት እንዲኖረኝ ከተመኘሽ የስኬት መገገዴን መዳረሻ የጥረቴን ውጤት ከገመችሽ በረንጓዴ ቀለም ፃፊሊኝ ስጫን ደመቅ አድርገሽ እባክሽ ግን አትዋሺኝ ውሸት እያደር ይጠራል እውነቱን ያወቅኩ ጊዜ ማዘኔ ጉዳት ይሆናል። ሌላ አይታ ላይሆገላት እገዳይቀናት የሀሳቧ ትንቃለች ከሷ ብሶ አያርፍላት የሷስ ቀልቧ ለምናልባት ፈጣሪዋ እያዘነ ከጣለላት ከወንድ መሀል ካላገኘች ፍቅር ብሎ ሚጠይቃት ዛሬ ነገ ሆኑኝ ስትል ታየኝ ዘመን እየሸሻት ብቸኝነት በባዶ ቤት የሚወራት አደራ ግን ሳትጨክን እዘገላችት እንደልቧ ሚሆናትን አትገፈጋት ቅርብ ሄጄ መጠለሁ ደባባ ቆገጆዬን ይፔ ልምጣ ልሂድ ይመቻለ ወይ ግልቢያ ጭቃ ሆኖ መገገድ መረሻት ግላሷን ልባቧንም በተራ ባንገቷ ላይ መረበት የኔ በቅሎ አምራ። ዎማ ላይ ቆመናል እየጋጥሽ ጠብቂኝ አስሬሽ ሄዳለሁ በቅሎዬ ቆዷሊኝ በአግር ተጉዝ ደረስኩ አሳብሬ መለመሊ አድርገሽ አላየሺኝ ፍቅሬ አይኔ ቀላ ወዲያው እናንተን ስሰልል ልጥለው ነበረ አፍቃሪሽ ሲማልል በቃ እንመለስ በቅሎዬ አዘንኩኝ ደንገላሳ ሂጂ ተከድቼ አየሁኝ ዓም ሸዋሮቢት እስር ቤት የተቋጠረች ስገኝ የቱ ይሻለናል መዋለድ ማግበት መሙፋቀር የሌለበት በምስጋና በፅድቅ የምንሻት የክርስቲያን ምኞት ሀልሟ የድሮ ገነት በቆገዶ ስጦታ ሁለት ደናግላን ተሰጥቶን አግብተን እየጠጣን ዉይንገ ፏ ብለን ልገኖር በሙስሊም ሰማይ ቤት በቁራን ተፅፋ ከሞት በኋላ ሀይወት በሀይማኖት ለሚኖሩ የተስፋቸው ምኞት የቱ ይሻለናል ሃ የሰይጣን ፈተና ክፋት የሌለበት ለዘላለም መኖርያ ነፅተን ምገገባበት ዓም የመረረ ጊዜ ጠብ ሳይል የጥረቱ ጊዜ ሲገሰግስ ባዶ እጁን ሲገባ ለፍቶ ሰው በስራ የዕድጫ አኩሌታ ምሬት ወይስ አምባ። ምድር ከንቱ ልፋት መኖር ትርጉም አልባ ልለያት ያሰኛል ሆድ እንኳ አይባበ አብዲሀ የሚሆነው ሰው ጣልቃ ሳይገበ ሳያደናቅፈው እድል በመጥመሟ ከሆነ ብቻ ነው መኖር ጮቀየጧሚ ስጋ ፈራሽ አካል ይብቃኝ ለማለቱ ባልደረሰ ጊዜ አግኝቶ መርካቱ ደክሞ እያማረው ያሻውን ሳያገኝ በአዕምሮት ሲቀጣ መሞቱን ነው ሚማኝ። በሰው እድል ፈንታ በጥረት ልፋቱ ሌላ ጣልቃ ገብቶ ጥሎ ለማየቱ አይተኛ ከሆነ የነብስም ሙማቷ ለምሬት መቋጫ ወህኒ መመኘቷ ላበዛባት ስቃይ ዋልኝ ነው ማለቷ ጨክና ባገዱ ላይ ግዞት ነው ለረፍቷ የሰነፎች ጉልበት ድብቁ ምግባሩን በውስጡ ደብቆ በተግባር ሊያደርገው ሰው ዋለ ተጨንቆ የልቡ ትርታ ሀሳቡን ሲገጠው አድሎ ራስ መውደድ ተገኮልገ እያስመኘው ሰይጣን ድጋፍ ሆኖት ስገቱን ገዘገዘው ምስኪን ስራ ውሎ የለት ጉርሱን ሲያልም የክፋት ሰው ሀሳብ አገቅፋት ሆነውም። ዓም የኔ ትውልድ ልጆች ያኔ ልጅ እያለገ ተማሪ ነበርን አሁንም በኑሮ እንዲሁም ከትምሀርት መማር አላለቀን ጠዋቱ እስኪነጋ የምንጓጓ ልጆች በኢትዮጵያ ፍቅር ተጠምቀን የፀዳን ንፁህ ታዳጊዎች ጮምከህር ሳይገባ በጋይሬክተሩ በር ለመቆም ማንሰለች በንዲራ እገዲሰጠን ትግል የነበረን እንድትውለበለብ እኔ ልቅደም ብለን በፀብ አስቸግረን የተገበረከክን ጥሩ ልጆች ነበርገ። በጨረቃ ብርሀን በምሽቱ ችሎችት ዳኛ አንቺ በመሆን ማንም በሌለበት ትሰሚ ከሆነ ልጠብቅ ወይ ማታ ልብ ውልቅ ጥያቄ የፍቅር ጨዋታ የሚባር ከሆነ የያኔው እምቢታ። ሀዳር ወር ዓ ፍቅር እንደ ርዕዮተ ዓለም ያገዳገዷማ ፍቅር እንደ ፖለቲካ ልክ እንደ ኮሙኒዝም ላገኘችው እንካ። ማድረግ ያለብኝን ነገ ዛሬ እያለ ሳይቀናኝ ጨነቀኝ ጉልምስና ጣራው ፈርሶ እገደገና ባዲስ አእገዳይኖረኝ ትናንት ዛሬ አይደል የኃሊት አልኖረው ተወኝ ክፉ መንፈስ እድሜዬን አትብላው ምነው ግዜ ሚዛን ሰው ካልሆነ ለሰው ደግ መንፈስ ሰላሜን በቸር ቢለግሰው። ይፄ ክፉ መንፈስ ከቅናት ማሀደር ከሰው እየወጣ በኔ ቀሪ ጊዜ አመጣብኝ ጠጣ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

አስተያየቶች:


memezon

የማውረድ አማራጮች | ወደ ፒዲኤፍ ቀይር | የዕለቱ መጽሐፍ

© dirzon | የአገልግሎት ደንቦች | የግላዊነት መምሪያ | ስለ | አገልግሎቶች | መልእክት