Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي
  • قائمة القراءة
  • مختصر
  • كتاب مسموع
  • بحث
  • تحميل
  • myzon
  • تسجيل الدخول
  • تسجيل
English  አማርኛ  Français  العربية
كتاب اليوم

ዜና ጳጳሳት 2.pdf


  • word cloud

ዜና ጳጳሳት 2.pdf
  • Extraction Summary

» እሏቸው መምህር አካሉ መልአከት ላኩባቸው ይሁን እንጂ በዚያ ብዙ ሳይቆዩ ከሁለት ዓመት በኋላ እንደ ገና ወደ ቀደመ ሀገረ ስብከታቸው መቀበር አለባቸው ብሉ ቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ ቢኖርም ይሀንን ፍላጎታቸውን በየጊዜው እያነሱ ለወንድሞቻቸው ይናገሩ ነበር ይባላል።

  • Cosine Similarity

ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ ቀዳማይ ሊቀ ጳጳስ ዓም ተ ን ሀ ፁ መረመሠ መም ታ የሰ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ሐዲስ ተክሌ ይባሉ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ በሰሜን ሸዋ ሀገሬ ስብከት እነዋሪ በመባል በሚታወቀው ቦታ መጋቢት ቀን ዓም ተወለዱ ዕድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስም በወላጆቻቸው አማካይነት በየተራ ወደ አዲስ ዓለም ደብረ ጽዮንና ደብረ ሊባኖስ ገዳማት ተወሰደው የመጀመሪያ ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርታቸውን በሚገባ ተማሩ ትምህርታቸውን በመቀጠልም ለሁለተኛ ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርት ወደ ጎንደር ተሻግረው በቤተ ልሔም ቁም ዜማን በጎን ደር ከተማ ደግሞ አቋቋምን በሚገባ ተማሩ ለሦስተኛ ደረጃ ትምህርትም ከጎንደር ወደ ጎጃም በመመለስ ዋድሳ ላይ ቅኔን ከነአገባቡ በመማር በመምህርነት ተመረቁ ቀጥሎም ከጎጃም ወደ ጎንደር በመመሰስ ከታወቁት ሊቅ ከመምህር ተክለ ማርያም ትርጓሜ ሐዲሳትን ከአለቃ ዘዮሐንስም ፍትሐ ነገሥትን ተማሩ የሐዲሳ ቱንም ትርጓሜ በሚገባ አሔዱ የትርጓሜውን ትምህርት በመቀጠ ልም ወደ ደብሬ ታቦር በመሔድ በዘርፉ ከታወቁት ሊቅ ከአለቃ ተስፉ ዘንድ የሃይማኖተ አበውን ትርጓሜ በሚገባ አጠኑ ከትርጓሜው ትምህርት ሐዲሱን በሚገባ አስፋፍተው በመምህ ርነት በመመረቃቸው ሐዲስ ተክሌ የሚል ስያሜ የተሰጣቸው ብፁዕነታቸው በትምህርት በኖሩበት በዚያው በጎንደር የሐዲሳትንና የፍትሐ ነገሥትን ትርጓሜ ጉባኤ ዘርግተው ያስተምሩ ጀመር በማስተማር አገልግሎት ላይ እንዳሉም ወደ ማኅበረ ሥላሴ ገዳም በመሔድ ሥርዓተ ምንኩስናን ፈጸሙ እንደ አባቶቻቸው ሕይወታቸውን በተባሕትዎ ሊኖሩ ቃል ኪዳን ፈጽመው ጉባኤያቸውን ከዕለት ወደ ዕለት እያስፉ የተቀ መጡት ሐዲስ ተከሌ ባሳሰቡትና ባልጠበቁት ሁናቴ በጎንደር ከተማ በምትገኘው የልደታ ደብር በአስተዳዳሪነት ተሾሙ ሹመቱን በአ ኩቴት ተቀብለው አጋጣሚው በፈጠረላቸው መልካም ሁናቴ በመጠ ደብሩን ከማስተዳደር ጋር ጉባኤያቸውን አስፋፍተው ማገልገል መሩ ይሁን እንጂ በተሾሙባት ደብር ጥቂት እንዲቆዩ በራስ ጉግሣ አማካይነት ወደ ደብረ ታቦር ተዛውረው በቂ የወር ደሞዝ ተመድ ቦላቸው ሐዲሳትን ፍትሐ ነገሥትንና ቅኔን እንዲያስተምሩ ተደ ረጉ ብፁዕነታቸው ጉባኤያቸውን አስፋፍተው ለራስ ጉግሣም በመንፈሳዊውም ሆነ በአስተዳደራዊው ተግባር ረገድ በምከር ሲያገለ ግሉ ከቆዩ በኋላ በ ዓም ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ከግብፃዌው ሊቀ ጳጳስ አቡነ ማቴዎስ ዘንድ የቅስናና የቁምስና መዓርግ ተቀበሉ በዚያውም ፈቃድ ጠይቀው ወደ ቅድስት ሀገር ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ኢየሩሳሌም በመሔድ በዚያ ያሉ ቅዱሳት መካናትን ተሳልመው ተመለሱሴ ክኢየሩሳሌም ከተመለሱም በኋሳ በዚሁ በአዲሰ አበባ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊሰ ደብር ተቀምጠው ለጥቂት ጊዜያት ክአስተማሩ በኋሳ በአንኮበር ቅዱስ ሚካኤል ደብር በመምህርነት ተሹመው ያሰተምሩ ጀመር በሁለተኛውም ዓመት ወደ አዲስ አበባ ተመል ሰው «መልአከ ብርሃን» ተብለው በአዲሰ አበባ መካነ ሥሳሴ ደብር ተሾመሙ ብፁዕ አቡነ ዮሐንሰ በቦታው በአስተዳዳሪነት ለሦስት ዓመታት ካገለገሉ በኋሳ የትምህርትን መንገድ አንድ ብለው በጀመሩባት አዲሰ ዓለም ደብረ ዮን ማርያም «ንቡረ ዕድ ተክለ ሃይማኖት» ተብስው ተሾሙ ወደዚያ ከሔዱ በኋሳም ከማኅበረ ካህናቱ ጋር በመሰማማት አገልግሎታቸውን በስፋት ቀጠሉ ካከናወኗቸው ተግባራት መካከል በአክሱም ሥነ ሥርዓትና ክብር በዳግማዊ ምኒልክ የተገደመው የአዲስ ዓለም ደብረ ጽዮን መተዳደሪያ ደንብ በቤተ መንግሥትም ሆነ በቤተ ክህነት ሳይሰጠው በውዝፍ ቆይቶ ሰለ ነበር የደብሩን አቅዋምና አስተዳደር የሚያመለክት ደንብ አንዲደራጅ ማድረጋቸው በቀዳሚነት ይጠቀሳል ብፁዕነታቸው ገዳሟን ከማሰተዳደር ጋር አንደ ጊዜውም ሁኔታ የዳኝነቱን ሥራ አያካሒዱ የተስመደ ጉባኤያቸውን በሰፊው ዘርግተው ያስተምሩ ጀመር የሐዲሳትና የፍትሐ ነገሥት ደቀ መዛሙርታቸውንም በማሰተማር ብቻ ሳይሆን በምግብና በልብስ ይከባክቧቸው ሰለ ነበር የተማሪው ቁጥር በእጅጉ ጨምሮ እንደ ነበር ይነገራል ግፈኛው የኢጣልያ ፋሽሰት ሀገራችንን አሰከ ወረረበት ጊዜ ድረስ በአዲሰ ዓለም የንቡረ ዕድነት ሥልጣን ሳይ ከቆዩ በኋላ በ ዓም የጣልያን ወራሪ ኃይል ሕዝቡን ያረጋጋሁ መሰሎት የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በራሷ የራሷን ጳጳሳት አንድትሾም ፈቅጃለሁ ብሱ ክአምሰቱ ጠቅላይ ግዛቶች የተመረጡ ሊቃውንት አዲሰ አበባ ላይ ጉባኤ ሊያደርጉ ለጵጵስና ክተመረጡት አባቶች አንዱ ብፁዕ አቡነ ዮሐንሰ ነበሩ በዚህም ክነበሩባት አዲሰ ዓለም ገዳም ወደ አዲሰ አበባ ተጠርተው ክሌሎች የተመረጡ አባቶች ኃር ኅዳር ቀን ዓም በወቅቱ የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳት ብፁዕ አቡነ አብርሃም አንብሮተ ዕድ «ጳጳስ ዘሸዋ እጨጌ ዘደብረ ሊባኖስ» ተብለው ተሾሙ ምንም አንኳን በጣልያን ትእዛዝ ቢሆንም የአዲሰ አበባው የሊቃውንት መንፈሳዊ ጉባኤና ብፁዓን አባቶች በተገለጠው ዓይነት ሥልጣን ስሚገባው ሥልጣንን እየሰጡ ሕዝቡን ማረጋጋት ቢጀም ሩም በተፊጸመባቐው የግፍ ወረራ የተበሳጩት ኢትዮጵያውያን ጃድጣቂቻ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን አርበኞች በክተማሣም ይሁን በገጠር ወራሪውን ኃይል ጤና ይነሱት ጀመር ይልቁንም ቀድሞ አቡነ ጴጥሮሰ በኦዲሰ አበባ አቡነ ሚካኤል በኢሉባቦር ከወራሪው የፋሺስት ጦር ጋር ተናንቀው በሰማዕትነት ሲያልፉ በሀገሪቱ የሚዘንመውን መክራ ተሰቅቀውና አግሬ አውጭኝ ብለው ወደ ሀገራቸው ሸሽተው በሔዱት በወቅቱ የሀገሪቱ ሊቀ ጳጳሳት ሆነው ሲያገለግሉ በነበሩት ግብፃዊው አቡነ ቄርሎስ መንበር ላይ ተሾመው የነበሩት ብፁዕ አቡነ አብርሃም ከዚህ ዓለም በሞት ሲለዩ በሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ዉሳኔ ብፁዕ አቡነ ዮሐንሰ የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳሳት ሆኑ ብፁዕ አቡነ ዮሐንሰ ሊቀ ጳጳስ በነበሩባቸው ጥቂት ዓመታት ከጣልያን መንግሥት ጋር በስምምነት ይሠሩ ነበር ይባሳል ይሁን እንጂ ብፁዕነታቸው ለወራሪው መንግሥት ይሰጡት የነበረውን ርዳታ አስመልክቶ ሁስት ዓይነት አሰተያየቶች ይሠነዘራሉ አንዳንድ ሰዎች «ብፁዕነታቸው ቤተ ክርሰቲያኗ አንደ ተቋም ድጋፍ እንድታደርግ ሲያደርጉ ወራሪውን መንግሥት በመንግሥትነት አምነው ተቀብለው ነበር» ሲሉ ሌሎቹ ደግሞ «ክመምህርነታቸው አንሥቶ ጳጳስ አንዲሆኑ ክዚያም በሊቀ ጵጵስናው መንበር ያሰቀመጣቸው ራሱ ወራሪው መንግሥት በመሆኑ የመቃወምም ሆነ የማውገዝ ኃይል አልነበራቸውም» ይላሉ ምክንያቱ ምንም ይሁን ምን ብፁዕነታቸው ከነበረው ወራሪ መንግሥት ጋር በሰሳም ቆይተዋል ምናልባትም ሕዝቡን ከማሳመን አንጻር ወራሪው መንግሥት የቤተ ክርሰቲያኗን ነጻነት አስከብሮ የራሷ ልጆች የሆኑ አባቶችን በመሾም ያደረገው ተንኮል ሳይሰምርለት የቀረ አይመጠ ሰልም ብፁዕነታቸው በዚህ ሁኔታ በታላቁ የሐላፊነት መንበር ሳይ ተቀምጠው በማሰተዳደር ላይ ሳሉ ጠላት ድል ተነሥቶ ከሀገሪቷ ወጣ ነገር ግን ኢትዮጵያ ባሕር ተሻግሮ በመጣ ወራሪ ኃይል በተጠ ቃች ጊዜ አናውቅሽም ብሳ የሔደችው የኮፕት ቤተ ክርስቲያን ኢትዮጵያ በልጆቿ መሥዋዕትነት ነጻነቷን ከተቀዳጀች በኋላም ኢት ዮጵያውያን ሊቃውንት በወረራው ጊዜ የሾሟቸው ጳጳሳትና ሊቀ ጳጳ ሳት በሥልጣናቸው አንዳይሠሩበት የውግዘት ቃሷን አሰተላለፈች በዚህ የተነሣም አቡነ ዮሐንሰ ከሊቀ ጵጵሰና መንበራቸው ወርደው አዲስ አበባ በቅዱሰ ሁራኤል ቤተ ክርስቲያን እያስተማሩ እንዲቀመጡ ተደረገ ይሁን እንጂ ለጊዜው የኢትዮጵያ መንግሥት የግብፅ ቤተ ክርሰቲያንን ጥያቄ ተቀብሎ በወቅቱ የተሾሙትን ሊቀ ጳጳሳትና ጳጳሳት ከአገልግሎት ቢያገላቸውም የቤተ ክርስቲያኗ ሊቃ ውንት የመብታችን ይከበር ጥያቄ ግን ተጋግሎ ቀጠለ በመሆኑም ደረጃ በደረጃ የኢትዮጵያ ቤተ ክርሰቲያን የራሷን መሪዎች በራሷ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን መ ር ጠና የመሾም ሙሉ መብቷን አገኘችነፁ ብፁዕ አቡነ ዮሐንሰም በተገለጠው ሁኔታ የተነጠቀ ሥልጣናቸው ተመለሰሳቸው ይሁን እንጂ ከዕድሜያቸው መግፋት የተነሣና ክማስተዳደሩ የበለጠ ቢያስተምሩ መልካም አንደሆነ ስለ ታመነበት ከሥልጣናቸው ጋር በአዲስ ዓለም ማርያም ገዳም በንቡ በዚያው እንዲቀመጡ ተደረ ር። ክዚያም በትግራይ ወደ ሚገኘው የአቡነ ሳሙኤል ገዳም ደብር ዓባይ ወርደው በተወለዱ በ ዓመታቸው ማነኮሱ በዚያው ገዳምፖ የቅዳሴ ዜማ ተምረው በመምህርነት ተመረቁ ብፁዕ አቡነ ሰሳማ በመነኮሱ በአራት ዓመታቸው በ ዓም የግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ አባት ልዑል ራስ መኩጊን ትግሬን ይገዙ በነበረበት ጊዜ ከእርሳቸው ፈቃድ ጠይቀው ስንቅም ተቀብለው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሥጋዌ ወራት ድንቅ ድንቅ ተአምራትን ያሳየባቸውን ትዱሳት መካና ኑ ለመሳለም ወደ ኢየሩሳሌም ሔጤዱ ከዚያም ወደ ግብፅ ርደት በዚያ ያሉ ገዳሣትን በመጉብኘትና በመሳለም ከእሰክንድርያው ለተ ጳጳሳት ከአቡነ ቄርሎስ የቁምስና መዓርግ ተቀብለው ወደ አክሱ ተመለሱ ብፁዕነታቸው ወጦደ ሀገራቸው ከተመለሱ በኋላ አክሱም ዮን ሣርያም ላይ ጉባኤያቸውን ዘርግተው ዝሣሬና መዋሥዕት ቅትዳሰም እያስተማሩ ብዙ መምህራንን በሣፍራት ቅድስት ቢተ ክርስቲያነን ማገልገል ጀመሩ ከማስተማርም ጋር በተሰጣቸው ሀብተ ክህነት ልብሰ ተክህኖ ለብሰው ማዕጠንተ ወርት ይዘ እየተደሱ ያገለሉ ነበር ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ሰላማ በዚህ ዓይነት ሲያሰተምሩና ሰቤተ ክርስቲያን ማኅቶት ሆነው ሲኖሩ ሀገሪቷንም ሆነ ሕዝቧን ክፉኛ ያወከው የኢጣልያ ወራሪ ኃይል ወደ ኢትዮጵያ ገባ የፋሺሰት ወረራ የጀመረው ብፁዕነታቸው ብበሣሚያገሰግሉበት ትግራይ እቅጣጫ በመሆኑ እንደ ሌላው የአካባቢው ሕዝብ እርሳቸውም ገና ከጅምሩ የመከራው ገፈት ቀማሸ ሆኑ ይኸውም ወራሪው የኢጣልያ ጦር ብፁዕነታቸው በአካባቢው እሰተዳደርም ሆነ ሕዝብ ዘንድ ያላቸውን ተቀባይነት ቀደም ሲል ተረድቶት ኖሮ ዕቃና መሣሪያ ደብቀው አኦስቀምጠዋልና ያምጡ በሚል ብዙ ፈተና አድርሶባቸዋል ነገር ግን ብፁዕ አቡነ ሰላማ በደረሰባቸው መከራ ሁሉ ሳይደናገጡ ለሀገሪቷ ነጻነት መመሰሰ ይጸልዩ ነበር የኢጣልያ ፋሺስት ኃይል በመጨረሻ በኢትዮጵያ ሕዝብና አብያተ ክርሰቲያናት ላይ ያደረሰውን የግፍ ጭፍጨፋ ለማሰረሳትና በሕዝቡም ተቀባይነት ለማግኘት ሲል እንድ መሠሪ ዐዋጅ ዐወጣ ይሽውም «የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ሰረጅም ዘመናት ስትና ፍቀው የነበረው ነገር እውን ሆነ» በሚል «ቤተ ክርስቲያኗ በራሷ ከራሷ ሊቃውንት ጳጳሳትንና ሊቀ ጳጳሳትን እንድትመርጥና እንድ ትሾም ፊቅጃለሁ ለተግባራዊነቱም በሚያሰፈልገው ሁሉ ድጋፌን አእቸራለሁ» የሚል ነበር የዐቐጁ ተግባራዊነት በተቃረበ ጊዜ ብፁዕ አቡነ ሰላማ ሳይወዱ በግድ ከቦታቸው ተይዘው ወደ አዲሰ እበባ እንዲመጡ ተደረገ ከዚያም በወቅቱ በኦዲስ አበባ የተሰበ ሰበው ጉባኤ ሊቃውንት ደግነታቸውንና ንጽሕናቸውን መስክሮ በብፁዕ አቡነ አብርሃም አንብሮተ እድ ኅዳር ቀን ዓም «ዳግማዊ ሰላማ ጳጳስ ዘቤተ ክርሰቲያን ኢትዮጵያዊት ኦርቶዶክሳዊት» ተብለው ተሾጮ በወቅቱ የተሰጣቸው ሀገረ ሰብከትም ሐረር ነበር ለዚህ ታላቅ መዓርግ የበቁት ብፁዕ እቡነ ሰላማም ወደ ተሰ ጣቸው ሀገረ ስብከኮ በመሔድ የሐዋርያነት ተግባራቸውን መፈጸም ጀመሩ በወረራው የተነሳ የታሰሩ በርካታ ኢትዮጵያውያን እንዲ ፈቱ በጦርነቱ የፈረሱና የተቃጠሉ አብያተ ክርሰቲያናት እንዲ ሠሩ ገና የወንጌልን ብርሃን ሳያዩ በአረማዊነት የነበሩ በርካታ ሰዎችንም በማሰተማር በጥምቀት ከመንፊሰ ቅዱሰ ዳግመኛ እንዲ ወለዱ አድርገዋል ብፁዕ አቡነ ሰላማ በዚህ ዓይነት ቅድሰት ቤተ ክርሰቲያን የሰጠቻቸውን ሐላፊነት በብቃት በመወጣት ላይ ሳሉ የነገሩትን የማይረሳ የለመኑትን የማይነሣ አምላክ የእርሳቸውንም ሆነ የኢትዮ ጵያውያንን ኀዘንና ልቅሶ ተመልከቶ ለአምስት ዓመታት ኢትዮጵ ያንና ኢትዮጵያውያንን ሲያውክ የነበረው የኢጣልያ ወራሪ ኃይል ድል ተመትቶ የሀገሪቱ ነጻነት ተመለሰ ብፁዕነታቸው በተገኘው ነጻነት ተደስተው እግዚአብሔርን እያመሰገኑ የሀገረ ስብክታቸውን ምእመናን እያስተማሩ በዚያው ቆዩ ለጥቂት ዓመታት ታውኮ የነበረው የኢትዮጵያ ሰላም ተመልሶና ጸንቶ በሀገሪቱ ጠቅላይ ግዛቶች የነበረው ሁኔታ ከተረጋጋ በኋላም ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሌ እባታቸው ልዑል ራሰ መኩንን ያቀኑትን ሀገር ሲጐበኙ ወደ ሐረር ወረዱ በዚህ ጊዜ ብፁዕ አቡነ ሰላማ ወደ ንጉጮ ቀርበው እግዚአብሔር የሚወዱትን ሕዝብ ለላም መልሶ እርሳቸውንም ክሔዱበት በሰላም እምጥቶ ከሀገራቸውና ከሕዝባቸው ጋር ስላገናኛቸው የተሰማቸውን ደስታ ገለጡ ቀጥሎም ዕረፍታቸው ተወልደው ባደጉባትና ከዲቁና ጀምሮ ባገለገሉባት አክሱም መሆኑን በመንፈሰ ቅዱሰ ሰሰ ተረዱ ንጉሠን «ከነጻነቴ ጋር ብሩህ ፊትዎን ለማየት ጥዑም ቃልዎን ሰመሰማት ኦግዚአብሔር ካበቓኝ አንግዲህ ደክሜያሰሁና የምፈልገው ነገር የለኝም ወደ ጥንቱ ቦታዬ ይመልሱኝና ከበኣቴ ሆፔ እግርር ፀሮ ዕቀብ ንግሦ እያልኩ ዳዊት እንድደግም ይፍቀዱልኝ» በማለት አባታዊ ተማኅፅኖ አቀረቡ ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይሰ ሥላሴም የብፁዕነታቸውን ልመና ተቀብለው የወደዱት እንዲሆን ፈቀዱላቸውፊ በሁኔታው በእጅጉ የተደሰቱት ብፁዕ አቡነ ሰላማም ጃንሆይን እመስግነው ወደ ጥንት መካናቸው አክሉም ዮን ሔዱ በዚያም ለአንድ ዓመት ከአምሰት ወር ዳዊት ደግመው እናታቸውን ዮን ማርያምን ደጅ ሲጠኑ ቆዩ በመጨረሻም ነሐሴ ቀን ዓም ጸሎታቸውን ኦድርሰው ተቀምጠው ከካህናቱና ደቀ መዛሙርታቸው ጋር እየተጠ ነጋገሩ ባለ ያለ ሕማምና ያለ ፃእር ነፍሳቸው ክሥጋቸው ተለየች ኦስክሬናቸውም ከብፁዕ ዕጨጌ ቴዎፍሎስና ከአባታቸው ከቄሰ ገበዝ ገብረ ሥላሴ መቃብር ጋር በታላቅ ክብር ዐረፈ የብፁዕነታቸው በረከት ይደርብን አኦሜን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ ቀዳማደ ጳጳስ ዓም ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ ከአባታቸው ከመምሬ ሱበንዮበ እና ከእናታቸው ከወለተ ጻድቃን በቀድሞው የኤርትራ ከፍለ ሀገር አካለ ጉዛይ አውራጃ ክንን ዮሐንስ ወልደ ነጐድጓድ ከሚባለው ቦታ ተወስዱ በተወስዱ በሰባት ዓመታቸው በወቅቱ በነበረው ደንብ መሠረት የቤተ ክርስቲያንን ትምህርት ይማሩላቸው ዘንድ አባ ታቸው መምሬ ሱስንዮስ ወደ ደብረ ዳሞ ወበደው በወቅቱ የደብረ ዳሞ አበ ምኔት ለነበሩት መምህር ወልደ ዐቢየ አግዚእ እስረክ ቧቸው በዚያም በአጉታቸው ቁጥጥርና መምህርነት የመጀመሪያ ዳረጃ ትምህርታቸውን በሚገባ ከተማሩ በኋላ የዲቁናን መዓርግ ትምሀርታቸውን በመቀጠል ጸዋትወ ዜማን ለመማር ያደጉበትን ገዳም ለቀው ወደ ጎንደር ሲያቀኑ ሲሉ ርእሰ ደብር ወልደ ማርያም የተባሉ የድጓ መምሀር ወደ ዚያው ወደ ደብረ ዳሞ ስለመጡ ያሰቡትን የዜማ ትምህርት አየተማሩ ቆዩ የዜማ ትምህር ታቸውን በሚገባ ጨርሰው ከተጠቀሱት መምህር የምስክር ወረቀት ካገኙ በኋላ ይህም በማኅበረ መነኮሳቱ በመታወቁ በዚያው በደብረ ዳሞ ገዳም የድጓ መምሀር አንዲሆኑ ተፈቀደላቸው ይሁን እንጂ የዜማውን ትምህርት ከዳር አድርስው ለመምህርነት ቢበቁም በውስ ጣቸው የነበረው የመማር ፍቅር በጉባኤያቸው እንዲቆዩ አላደር ጋቸው አለስ በመሆኑም የሞቀ ጉባኤያቸውን በመተው የገዳሙን ማኅበር ካስፈቀዱ በኋላ ቅፄን ከምንጩ ሊማሩ ወደ ጎጃም ጉዞዋቸ ውን ቀጠሉ ይሁን አንጂ ጉኳቸውን በማፋጠን ዓድዋ ላይ ሲደርሱ በደብረ ብርሃን ሥላሴ የቆዩትንና በሞያው የታወቁትን የኔታ ክፍሌን በማግኘታቸው ኣሳባቸውን በመቀየር ከየኔታ ክፍሌ ጉባኤ በመግባት የቅኔ ትምህርታቸውን ፈጸመሙ ብፁዕነታቸው ዓድዋ ላይ ሰሦሰት ዓመት ከመንፈቅ ከየኔታ ክፍሌ ቅኔን ሲማሩ ወደ አክሱምና ሌሉች በአካባቢው ወደ ሚገኙ ቅዱሳት መካናት በመዘዋወር ያገለግሉ ነበር በዚህም ከአካባቢው ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ካህናት ጋር የጠበቀ ወዳጅነት ነበራቸው የቅኔውን ትምህርት በዚህ በዐይነት የተማሩት ብፁዕ አቡነ ማቴዎበ ወደ ደብረ ዳሞ በመመለበ የታወቁ የመጻሕፍት መምህር ከነበሩትና በወቅቱ የገዳሙ አበ ምኔት ከነበሩት መር ኪዳነ ማርያም ዘንድ የብሉያትንና የሐዲሳትን ትርጓሜ ተማሩ። አሁንም ትምህርታቸውን ለመቀጠል ወደ አዲስ አበባ መጥተው ደብረ ኃይል ቅዱስ ራጉኤል ሳይ ሰፈ ጉባኤ ዘርግተው ያስተምሩ ከነበሩት መምህር ዘንድ የቅኔ ትምሀርታቸውን በሚገባ ተምረው በመምሀርነት ተመረቁ ብፁዕ አቡነ ማትያስ ምንም እንኳን የቅኔውን ሞያ በአግባቡ በመያዝ በመምህርነት ቢመረቁም አሁንም ትምህርት በቃኝ አላሉም በመሆኑም የመጻሕፍትን ምሥጢር ለማወቅ ከአዲሰ አበባ ተነሥተው ወደ አንኮበር ወረዱ በዚያም ጉባኤ ዘርግተው ሲያስተምሩ ከነበሩት መምህር ወልደ ሚካኤል ሐዲሳትን አሔዱ ከዚያም ወደ አዲስ አበባ በመመለስ ከመምሀር ደስታ በኋሳ አቡነ አብርሃም ዘንድ መጻሕፍተ ዲቃውንትን በተለይ አፈ ወርቅን በሚገባ ተማሩ በዚህ ዓይነት መንፈሳዊ ዕውቀትን በመስብሰብ ራሳቸውን ያጠነከሩት ብፁዕነታቸው በ ዓም ወደ ደብረ ሊባኖስ ወርደው ሥርዓተ ምንኩስናን ፈጸሙ ከዚያም ወደ ትውልድ ሀገራቸው አንኮበር ወርደው ቅኔንና ሐዲሳትን ማስተማር ጆመሩ በዚያም ለአራት ዓመታት በማስተማር ደቀ መዛሙርትን ካፈሩ በኋሳ በ ዓም ወደ ሐረር በመውረድ በጥምቀተ ባሕር ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ከርስቲያን ጉባኤ ዘርግተው ቅኔንና ሐዲሳትን ሲያስተምሩ ቆዩ ብፁዕነታቸው ምንም እንኳን ከተማሪነት አልፈው ማስተማር ከጀመሩ ዓመታት የተቆጠሩ ቢሆንም የሚቀራቸው ዕውቀት እንዳለ በመገንዘብ በ ዓም ሐረር ላይ የዘረጉትን ወንበር በማጠፍ ወደ አሰቦት ገዳም በመግባት አለቃ ገብረ መድኅን ከተባሉ ሲቅ ሃይማኖተ አበውን አሔዱ ትምሀርታቸውን አየተማሩ ሌሎች ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ጻ ው መ ሪሔ መመ ተማሪዎችን አያለስተማሩና በገዳሙ ውለጥ ካሉ መነኮሳት ጋር በትኅርምት እየኖሩ ላሉ በ ዓም ድሬዳዋ ከተማ ለሚገኘው የቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን መምዐር ሆነው ተሾሙ ሹመቱን በአኮቴት ተቀብለው ወደ ድሬዳዋ የሔዱት ብፁዕነታቸው በዚያም ብፁዕ አቡነ ሚካኤል ካልአይ ጉባኤ ዘርግተው አያሌ ደቀ መዛሙርትን ክማፍራት ጋር በዐውደ ምሕረት ለምእመናኑ ወንጌልን በማስተማር ሰፋ ያለ እገልግሎት ጳጳስ ለጥተዋል የብፁዕነታቸውን ሰፊ አገልግሎት የተገነዘበው ቤተ ክህነትና ቤተ መንግሥት ብፁለነታቸው ከፍ ያለ ወንበር ቢሰጣቸው የበለጠ ዓም እገልግሎት እንደ ሚያበረከቱ በመገንዘቡ በ ዓም ከድሬዳዋ ምንጃር ወደ ሳማ ስንበት ገዳም እሁን ብሔረ ሕያዋን እግዚአ ለሰንበት ተብሏል ተዛውረው በመምህርነት እንዲያገለግሉ ሾሟቸው ይሁን እንጂ በገዳሙ ብዙም ሳይቀዩ በ ዓም ወደ ሐረር ተመልሰው ኮምቦልሻ ማርያም በተባለችው ደብር በመምህርነት ተሹመው እንዲሔዱ ተደረጉ በዚያም የተለመደ አገልግሎታቸውን በለፋት በመለጠት ሳይ እንዳሉ የጣሊያን ወራሪ ኃይል ቀድሞ የተሾሙትን እነ እቡነ ጴጥሮስንና አቡነ ሚካኤልን ገድሎ ሌሎች ይሾሙ የሚል የተዛባ ዐዋጅ ሲያወጣ ብፁዕነታቸው በወቅቱ ተሠይመው በነበሩ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ተመርጠው መስከረም ቀን ዓም በወቅቱ ሊቀ ጳጳሳት ሆነው በተመ ረጡት ብፁዕ እቡነ ዮሐንስ አንብሮተ እድ «ብፁዕ አባ ማትያስ ጳጳስ ዘሸዋ ተብለው ተሾሙ ብፁዕነታቸው የቀደሙት ሁለት ብፁዓን ጳጳሳት በግፍ ተገድለው የሀገሪቱ ንጉሥና ታሳሳቅ ሹማምንት ተሰደውና ተግዘው ሺ ሕዝቡ በችግር እየተስቃየ ይህ ሹመት በመምጣቱ ባይደለቱም በሊቃውንቱ ግፊትና ምክር ሹመቱን በጸጋ ተቀብለው ሀገረ በብከታቸውን ማስተዳደር ለሀገሪቷ ሰሳምና መረጋጋት መጸለይ መሩ ክአምለት ዓመታት በኋላ ሀገሪቷ ነፃነቷ ተመልሶ ንጉሠ ነገሥቱ ወደ ህገራቸው ሲመለሱና ቀድሞ የነበረው ሁኔታ ሲመለስ ብፁዕነታቸው በወረራው ወቅት እንደ ተሾሙት ሌሎች ብፁዓን እባቶች ከወረራ በፊት ወደ ነበሩበት ቦታ ተመልሰው የቀደመ እገልግሎታቸውን እንዲለጡ ተደረጉ ይሁን እንጂ ብዙም ላይቀዩ ባደረባቸው ሕመም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ የብፁዕነታቸው ረድኤት አይለየን አሜን። ፋሺለት በወረራው ዘመን በሁለም የሀገሪቱ ክፍሎች ይውለበለቡ የነበሩት የኢትዮጵያ ባንዲራዎች ወርደው በአጣሊያ ባንዲራዎች አንዲተኩ አንዳደረገ ሁሉ ይህ ተግባሩ ዓለም ዐቀፋዊ መልክ ይዞ በኢየሩሳሌም ገዳማት ይውሰለበለቡ የነበሩት የኢትዮጵያ ባንዲራዎች ወርደው በኢጣሊያ ባንዲራዎች አንዲተኩ አድርጐ ነበር ይህንን ከልክ ያለፈ የግፍ ተግባር በዓይናቸው ያዩት መምህር ገሪማ በቆራጥነት የአጣልያንን ባንዲራ አውርደው በማቃጠል በቦታው የሀገራቸውን ባንዲራ ሰቅለዋል ከመራራ የአምስት ዓመት ትግል በኋላ የኢትዮጵያ ነጻነት በ ዓም ሲመለስ መምህር ገሪማም ወደ አዲስ አበባ ተጠርተው በመስከረም ወር ዓም መጡ በመጡ በዓመታቸውም ታኅግሥ ቀን ዓም አንደ ገና በትውልድ ቦታቸው ግሸን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ማርያም ተሹመው ወደ ዚያው ሔሐዱ በዚያም ሆነው ገዳማቸውን በመልካም አባትነት ጥቂት አንዳስተዳደሩ ሚያዝያ ቀን ዓም አዲስ አበባ ላይ በተደረገው የጳጳሳት ምርጫ ሰጵጵስና ተመረጡ ሐምሌ ቀን ዐ ዓም ከሌሎች አባቶች ጋር ወደ ግብፅ ካይሮ ሔደው በወቅቱ የአስክንድርያ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ክነበሩት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ዮሳብ ኛ አንብሮተ አድ መዓርገ ጵጵስናን ተቀብለው «አባ ሚካኤል ጳጳስ ዘጎንደር» ተብለው በቤጌምድርና ስሜን ሀገረ ስብክት ተሾሙ ብፁዕነታቸው ሹመቱን በአኩቴት ተቀብለው ወደ ሀገረ ስብከታቸው ሰመሔድ የተቀበሉትን ታላቅ ሐላፈነት ሲወጡ ቆዩ ቃለ አግዚአብሒር ለተራበው ምግበ ነፍሱን ምግበ ሥጋን ለሚሻው ደግሞ ከምግበ ነፍሱ ጋር ምግበ ሥጋውን ክግል ኪሳቸው አያወጡ ሲመግቡ ቆይተዋል የሀገረ ስብከታቸውን ሕዝብ ቀድሞ ክተማረነታቸው ጀምሮ የሚያውቁት በመሆኑ ጥናትና የመግባቢያ ጊዜ ሳያስፈልጋቸው የሚያውቁትን ጋራና ወንዝ በማቋረጥ ሕዝቡን አስተምረዋል ገዳማትን አድባራትንና አብነት ትቤቶችን አጠ ናክረዋል ብፁዕ አቡነ ሚካኤል ምንም አንኳን ሀገረ ስብከታቸው በጌምድር ቢሆንም በየዓመቱ መስክረም ቀን ተወልደው ባደጉባት ግሼን ደብረ ክርቤ አየተገኙ በዓለ አግዝአትነ ማርያምን ማክበር ልማዳቸው ነበር በዚህም መሠረት በ ዓም መስከረም ወር እንደተለመደው የአመቤታችንን በዓል ለማክበር ወደ ግሸን ሄዱ በዓሉንም በስላም አክበሩነ ነገር ግን የአሳቸው ሐሳብ ወደ ሀገረ ስብክታቸው መመለስ ቢሆንም ሳያስቡት ባደረባቸው ሕመም ለጥቂት ቀናት ከሰነበቱ በኋላ ጥቅምት ቀን ዓም በተወለዱ በ ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ኬና ዕረፍታቸው አንደ ተስማም ብፁዕ አቡነ ገብርኤል በወቅቱ የወሎ ሊቀ ጳጳስ ከደሴ ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ ብፁዕ አቡነ ያዕቆብና ብፁዕ አቡነ ታዴዎስ ክአዲስ አበባ ገሥግሠው በተገኙበት ሥርዓተ ቀብራቸው በዚያው በግሼን ደብረ ክርቤ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ተፈጽሟል ዕረፍታቸውን በማስመልክትም ጥቅምት ቀን ዓም ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ግርማዊት አቴጌ መነን አንዲሁም ንጉሣውያን ቤተ ሰቦች በተገኙበት በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን በመገኘት በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ መሪነት በብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳትና የአዲስ አበባ ሀገረ ስብክት ካህናትና የደብር አስተዳዳሪዎች ጸለተ ፍትሐት ተደርጎ ላቸዋል ከሥርዓተ ፍትሐቱና ቅዳሴው በኋላም ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ ርአሰ ሊቃነ ጳጳሳት ወፓትርያርክ ስለ ብፁዕ አቡነ ካኤል ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ማንነት ሰፋ ያለ ንግግርና የኃዘን መግለጫ አሰምተው የጸሎተ ፍትሐት ፍጻሜ ሆኗል የብፁዕነታቸውን አገልግሎት በተለይ ጣሊያን ሀገራችንን በግፍ በወረረ ጊዜ ያደረጉትን የአርበኝነት ሥራ ትውልድ ሲያዘ ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ ቀዳማይ ክረው ይኖር ዘንድም በንጉሠ ነገሥቱ በግርማዊት አቴጌ መነን ሊቀ ጳጳስ በንጉጩውያን ቤተ ሰብና በአምስቱ የመከራ ዘመናት የስደት ተካፋዮቻቸው በነበሩት ኢትዮጵያውያን የገንዘብ ርዳታ በመንበረ ፀባዖት ቅድሰት ሥላሴ ካቴድራል ቅጽር ግቢ የመታሰቢያ ሐውልት ዐ ዓም ቆሞላቸዋል ይኸው ሐውልት ዛሬም በቤተ ክርስቲያኑ ቅጽረ ግቢ ቆሞ ይገኛል የብፁዕነታቸው ረድኤት ከሁላችን ጋር ይሁን አሜን በስመ ጵጵስናቸው « አባ ያዕቆብ » ተብለው ከመጠራታቸው በፊት አባ ዘፈረ ብርሃን ይባሉ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ ታኅሣሥ ቀን ዓም በቀድሞው የሸዋ ጠቅላይ ግዛት በስላሌ አውራጃ በእንሳሮ ወረዳ ልዩ በሙ ሳላይሽ ኪዳነ ምሕረት በሚባለው ቦታ ተወለዱ አባታቸው ባሻ ገብረ ጻድቅ ህብተ ማርያም እናታቸው ወሮ በየነች ወንድም ተገኝ ይባሉ ነበር ፅድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ በዚያው ከርስትና በተነሥበት ደብር ያስተምሩ ከነበሩት መምህር ገብረ ሕይወት ዘንድ ፊደል ቆጥረው ዳዊት ደገሙ ትምህርታቸውን በመቀጠልም አለቃ ብርሃኑና መሪ ጌታ ዐጽመ ጊዮርጊስ ከተባሉ መምህራን ጸዋትወ ዜማን ወደ ጎንደር በመሻገርም በጎንደር ማኅደረ ማርያም ሰመ ጥር ከነበሩት ከመሪ ጌታ ወርቁ ዘንድ ድጓን ጾመ ድጓንና ምዕራፍን ተምረው አስመስከሩ ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ በትጋት ተምረው ለመምህርነት የሚያበቃ ዕውቀት ቢጨብጡም በቃኝ አላሉም ለቀጣዩ ትምህርት ጎንደርን ለቀው ወደ ወሎ ተሻገሩር በወሎ ክፍለ ሀገር በላስታ አውራጃ በቡግና ወረዳ ብርኳኳኪ ማርያም በምትባለው ደብር ጉባኤ ዘርግተው ያለተምሩ ከነበሩት ከመምህር ጽጌና መምህር መንበሩ ቅኔ ከነ ዕርባ ቅምሩ ተምረው ለመምህርነት ተመረቁ ቅኔን ተምረው በተመረቁባት በዚያችው ደብር ቅኒ እያስተማሩ የመጻሕፍተ ሐዲሳትን ትርጓሜ ከመምህር ኪዳነ ማርያም ጠንቅቀው አሔዱ ብፁፅ አቡነ ያዕቆብ ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር አንዳ መለከታቸው በትግራይ ከፍለ ሀገር አንደርታ አውራጃ ወደ ሚገኘው ማይ ወይኒ ቅዱስ ሚካኤል ገዳም ሔዱ በዚያም ሥርዓተ ገዳምን አያጠኑ በተጓዳኝ ቅኔን ከነአገባቡ በማሰተማር በዚህ ዓለም የተሰጣቸውን ዕድሜ በንጽሕናና በድንግልና ሊያሳልፉ ከአምስት ዓመታት አመክሮ በኋላ ወስነው በዚያው ገዳም ሥርዓተ ምንኩስናን ፈጸሙ ወደ ትግራይ የሔዱበትን ዓላማ ከግብ ካደረሱ በኋላ አሁንም ትምህርታቸውን ለማስፋፋት አንደ ገና ወደ ወሎ ተመልስው ዓምደ ወርቅ ቅዱስ ቂርቆስ ከተባለው ደብር ከአለቃ ካሣ ተክሌ አቋቋምን ከመሪ ጌታ በለጠ ደግሞ የጎንደርን አቋቋም አጥንተው በመምህርነት ተመረቁ ብፁዕነታቸው በዚያው ደብር ለለድስት ዓመታት ቅኒንና ዜማን ሲያበተምሩ ከቆዩ በኋላ ደቀ መዛሙርታቸውን በማለከተል ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ወደ አዲለ አበባ መጥተው በጽርሐ አርያም ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርዕቲያን ጉባኤ ዘርግተው ማስተማር ጀመሩ በወቅቱ በአዲስ አበባ አሉ ከሚባሉ ጉባኢያት የብፁዕ አቡነ ያዕቆብ አንዱና ዋናው ነበር ይሁን እንጂ አሁንም መማር ይበቃኛል አላሉም የቀራቸውን የሐዲሳት ትርጓሜ ለማስተካከል በወቅቱ አዲለ ዓለም ላይ በሰፊ ጉባኤ ዘርግተው ያስተምሩ ወደ ነበሩት ሐዲሰ ተክሌ በኋላ አቡነ ዮሐንስ ደቀ መዛሙርታቸውን አስከትለው ሔዱ በዚያም ለስድስት ዓመታት ያህል ሐዲሳትን አየተማሣሩ አስተማሩ በዚህ ዓይነት ሁሉንም መንፈሳዊ ትምህርት በብቃት ያጠ ናቀቁት ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ ከማስተሣር ጋር የማስተዳደር ሐሳፊነት አየተለጣቸው በርከት ላሉ ዓመታት አገልግለዋል በአለቅነትና በመምህርነት ካስተዳደሯቸው ታላላቅ አድባራትና ገዳማት ውስጥ የመናገሻ ቅድለት ማርያም ገዳም የስሳ ድንጋይ ቅዱስ ማርቆሰ ደብር የፍርኩታ ኪዳነ ምሕረት ደብርረ የደብረ ሊባኖለ ገዳም ይጠ ቀሳሉ በአነዚህ ገዳማትና አድባራት ሁሉ ሰብቃት ከሣስ ተዳደር ጋር ወንበራቸው የታጠፈበት ጊዜ አልነበረም ጠሳት ሀገራችንን በወረረ ጊዜም ኢትዮጵያውያን ለአናት ገራቸው ልባቸውንና ይሁንታቸውን ለጠላት እንዳይስጡ በቆራ ጥነትም የሰማዕትነት ተጋድሎ አንዲያደርጉ በአናት ሀገራቸው ፍቅርም ልባቸው አንዲሞቅ ያደርጉ ነበር በጠላት የፈረሱ አብያተ ክርስቲያናትንም ሕዝቡን በማሰተባባር ያድሱና አንደ አዲስ ያሠሩ ነበር ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ በለተ መጨረሻም በዝቋላ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም በኣበ ምኒትነት ተሹመው ሳለ የኢትዮጵያ ሊቃውንት ያገኙትን ኢትዮጵያውያን አባቶቻቸውን ለጵጵሰና የመም ረጥ ነጻነት ተጠቅመው ለመዓርጉ የሚበቁ አባቶችን በመረጡ ጊዜ ብፁዕነታቸው አንዱ ሆነው ተመረጡ ወደ እለክንድርያ በመሔድም ሚመተ ጵጵለሰና ተቀበሉ ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ መዓርጉን ከተቀበሉ በኋሳ በተሰጣቸው በኢሉባቦር አህጉረ ሰብከት ለሁለት ዓመታት ሲቆዩ በአካባቢው ወንጌል በሰፋት እንዲሰበክ አብያተ ክርሰቲያናት እንዲታነፁ አድርገዋል በመጨረሻም ኢሉባቦር ሀገር ሰብከት ተቀንሶላቸው የወለጋን ሀገረ ስብከት ለ ዓመታት በብቃት መርተዋል አስተምረዋል በየወረዳዎቹና አውራጃዎቹ በመዘዋወር ከሁለት መቶ በሳይ አብያተ ክርለቲያናትን አሠርተዋል ለአያንዳንዱም ንዋያተ ቅድሳት እንዲሟሉ አድርገዋል ምአመናኑም ሰቀና ሃይማኖትና በንጹሕ ምግባር ጸንተው ሀገራቸውን እንዲጠብቁ ያልተቋረጠ ጥረት ድሌሔጨመጨሙ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ሲያደርጉ ኑረዋል ለካህናትና መምህራንም ትርጓሜ መጻሕፍትንና ቅኔን ሲያስተምሩ ቆይተዋል ብፁዕ አቡነ ያዕቆብ እንድ የተለየ ጸጋ ነበራቸው ይኸውም እብዝቶ የመጸልየ የመስገድ እንዲሁም የመጸም ጸጋ ነው በሕይወት ዘመናቸው ሁሉ ሌሊት እልጋ ላይ ተኝተው አያውቁም ነበር ማረፊያ ክፍላቸው ውስጥ አንዲት ደረቅ የእንጨት ወንበር ነበረቻቸው ይባላል ብፁዕነታቸው በዚያች ወንበር ተቀምጠው ሲጸልዩ እንቅልፋቸው ከመጣም እዚያው እንደ ተቀመጡ ያሸልቡ ነበር በሕይወት በነበሩ ጊዜ እንደ ተናገሩት ክዕለታት አንድ ቀን በእንቅልፍና በመንቃት መካከል እንዳሉ ጥንተ ጠላት ሠይጣን ይጠ ጋና ወደ አገጫቸው እካባቢ ነካ ያደርጋቸዋል በዚህ ጊዜ ይነቁና መስቀላቸውን ይዘው «እኔ የክርስቶስ ባሪያ እንዴት ትቀርበኛለህ አንተ። ብፁዕ አቡነ ጢሞቴዎሰ ከዲቁና ጀምሮ ቅድሰት ቤተ ክር ሰቲያንን ለረጅም ዘመናት ሲያገለግሉ ከቆዩ በኋለ ባደረባቸው ሕመም ምከንያት ሲታከሙ ቆይተው በ ዕድሜያቸው የካቲት ቀን ዓም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ የቀብራቸው ሥነ ሥርዓትም በሀገረ ሰብከታቸው በይርጋ ዓለም ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን በወቅቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርሱፒያን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ፓትርያርክ የነበሩት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳትና በተገኙበት ተፈጽሟል የብፁፅነታቸው ይደርብን አሜን የጠቅላይ ቤተ ክህነት የመምሪያ ሐሳፊዎች በረከት በሁሳችን ላይ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ታዴዎስ ቀዳማዊ ሊቀ ጳጳስ ዓም የቀድሞ ስማቸው መምህር ሐረገ ወይን ይባል ነበር ብፁዕ አቡነ ታዴዎስ የተወለዱት በቀድሞው ወሉ ጠቅላይ ግዛት የጁ አውራጃ ገነተ ልዑል ማርያም በተባለው ቦታ ሲሆን ከእስልምና እምነት ተከታይ ቤተሰቦች እንደተገኙ ይነገራል ዕድሜያቸው ለትምህርት በደረሰ ጊዜ በተወለዱበት አገር ከፈደል እስከ ዳዊት ተማሩ ከዚያም ወደ ቤጌምድር በመሻገር አዛውር ኪዳነ ምሕረት ተብሉ በሚታወቀው ቦታ ጸዋትወ ዜማ ተማሣሩ ብፁለነታቸው አፁንም እዚያው ጎንደር መርጦ ኢየሱስ ወደ ተባለው ቦታ ሔደው ጸበላት ማርያም ተብሎ በሚታወቀው ቦታ ቅኔ ተማሩ ቀጥሎም ወደ ደብረ ታቦር ሔደው ከሐዲስ ተክሌ በኋላ አቡነ ዮሐንስ ሐዲሳትን ፍትሐ ነገሥች አቡሻህርን የቁጥር መጽሐፍ ተማሩ ብፁዕ አቡነ ታዴዎስ አሁንም ትምህርት ነገር በቃኝ ሳይሉ ኅሩይ ጊዮርጊስ ወደ ተባለ ቦታ ሔደው ከብሉይ ተክሌ ብሉያትን በሚገባ አሔዱ ከዚሀ በኋላም አንደ ገና ዶደ ሐዲስ ተክሌ ተመልሰው ፍትሕ ነገሥችንና አቡሻህሩን አጠናቀው ዐወቁ በ ዓም ሐዲስ ተክሌ ወደ አዲስ አበባ ሲመጡ አብረዋቸው መጥተው በመናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ እያስተማሩ ጥቂት ጊዜ ከቆዩ በኋላ በግርማዊት እቴጌ መነን መልካም ፈቃድ ወደ ኢየሩሳሌም ሔደው በኢየሩሳሌም በሚገኘው ገዳም በረድእነትና በመጋቢነት ሲያገለግሉ ቆዩ በመጨረሻም የብፁዕነታቸው የአገል ግሎት ትጋትና እሺ ባይነት በቤተ መንግሥቱ በመሰማቱ አዚያው ባለብት ራእስ ተብለስው የገዳሙ አስተዳዳሪ ሆነው ተሾሙ ብፁዕነታቸው ሹመቱን በጸጋ ተቀብለው ከማኅበረ መነኮሳቱ ጋር በመስማማት በትጋት እያገለገሉ ሳሉ ኢትዮጵያ በወራሪው የኢጣሊያ ፋሽሰት ተወረረች በዚህ ጊዜ ከሌሎች መነኮሳት ጋር በመሆን በሀገር ፍቅር ተቃጥለው በተለያዩ ዘዴዎች በመጠቀም ኢትዮጵያ በግፍ መወረሯን ለዓለም ሕዝብ ሲያሰሙ በጸሎት ሀገራቸውን ሲረዱ ቆዩ ከአምስት ዓመታት መራራ ትግል በኋሳ ብፁዕ አቡነ ታዴ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዎስ አገልግሎታቸውን ቀጥለው ማኅበሩንና ገዳሙን በደንብ ሲረዱና ሲያገለግሉ ቆዩ ከዚሀ በኋላም ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጡ ተጠሩ በዚሁም በተደረገው የኤሏስ ቆጸሳት ምርጫ በከፍተኛ ድምዕ ተመረርኗጠው በ ዓም ነሐሴ ቀን በብፁዕ አቡነ ባስልዮስ ሊቀ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ አንብሮተ እድ ብፁዕ አባ ታዴዎስ ተብለው ያጎሬ ሀገረ ስብከት ጳጳሰ ሆነው ተሾሙ ብፁዕ አቡነ ታዴዎስ ቤተ ክርስቲያን የጣለችባቸውን ሐላፊነት ይዘው ወደ ዐገረ ስብከታቸው ከሔዱበት ጊዜ ጀምሮ ከማኅበረ ካህናቱና ምእመናኑ ጋር በመስማማት ሰፋ ያለ አገልግሉት አፀርክተዋል ብፁዕነታቸው ቃለ እግዚአብሔር በሀገረ ስብከቴ እንዲዳረስ ከማድረጋቸው በተጨማሪ በልማች ሥራ በመሳተፍ ቤተ ክርስቲያን በአካባቢው የልማትች አርኦያ እንድትሆን ያደርጉ እንደ ነበር በቅርብ የሚያውቋቸው ይመሰክራሉ በተለይ ካህናት እየሠሩ ምእመናኑን እንዲያሠሩ ይመክሩና ያስተምሩ ነበር ይባላል ራሳቸ ውም በመንበረ ጵጵስናቸው ጓሮ የተለያዩ የልማች ሥራዎችን በሣከ ናወን የልማት ሥራዎች ቀጥተኛ ተሳታፊ እንደ ነበሩ ይነገራል የብ ፁዕነታቸው ሥራ ወዳድነት ሲነሣ እንድ የሚነገር ታሪክ አላቸው እሳቸው የጎሬ ህገረ ስብከት ጳጳስ በመሆን ሲያገለግሉ የጠ ቅላይ ግዛቱ ገዥ ደጃዝማች ገረሱ ነበሩ ታዲያ እኒህ ደጃዝማች ብፁዕነታቸውን ያከብሯቸውና በየጊዜውም ከመንበረ ጵጵስናቸው ድረስ በመሔድ ይጠይቋቸው ነበር ይባላል ኦንድ ቀን በማይጠበቅ ሰዓት ደጃዝማች ገረሱ አጃቢ ሳያበዙ ብፁዕነታቸው ግቢ ይደርሳሉ ወደ ግቢው ዘልቀው ቤት ውስጥ ቢያስጠሯቸው አቡነ ታደዎለሰ የሉም ደጃዝማቹ ተመልሰው ከግቢው ሊወጡ ሲሉ አንድ መነኩሴ ጓሮ ውስጥ ሲቆፍሩ ያያሉ ደጃዝሣች ገረሱ ወደ መነኩሴው ይቀርቡና «አባ ። ንጉሠ ነገሥቱም ያ የታወቀ ሌባ ገንዘባቸውን እንደወስደ ስለደረሱበት ሌባው እንደ ተቋጠረ እንዲያመጣ እስደርገው ያችው እሳቸው ያሠሩባት ከረጢ ትና ብሩ መሆኑን ሲመለከቱ ተደስተው እኸልም ውኃም ቀመሉ ያስቧትን የእመቤታችን ቤተ ክርስቲያን የጁ ላይ እሠሩ ይባላል ብፁዕነታቸው በተሰጣቸው ሀገረ ስብከት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን የጣለችባቸውን አደራ በትጋት ሲወጡ ከቆዩ በኋላ በሽታ እያጠቃቸው ዐቅማቸው እየደክመ ሲመጣ ወደ ደብረ ሊባኖስ ገዳም ሔደው በምናኔ ተቀመጡ ብፁዕ አቡነ ታዴዎስ በ ዓም በየካቲት ወር ክደብረ ሊባኖስ ተነሥተው ቀደም ሲል ከረድእነት እስከ ራእስነት ሲያገለ ግሉ ወደ ኖሩባት ቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም ሔደው እንደ እንድ ተራ መናኒ ሆነው በሚገባ ጸሎታቸውን እየጸለዩ ኖሩ ከምናኔያ ቸውም ናት የተነሣ ጫማቸውን አውልቀው በእግራቸው ወደ ዴር ሠልጣን እየወጡ ወደ ኢየሩሳሌም እየወረዱ በጾምና በጸሎት ተወስነው ፈጣሪያቸውን ያገለግሉ ነበር ሰው ሆኖ ከሞት የሚቀር የለምና ባደረባቸው የስኳር በሽተ በተወለዱ በ ዓመታቸው ታኅሣሥ ቀን ዓም ከቀኑ በ ሰዓት ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ሥርዓተ ቀብራቸውም በዚያው በቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም ተፈጽሟል ዐጽማቸውን ብፁዕ እቡነ ማቴዎስ ካልእ በኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ገዳማት ሊቀ ጳጳስ በነበሩ ጊዜ ክቢታንያ የኢትዮጵ ያውያን የመቃብር ሥፍራ አስወጥተው በቢታንያ ምስካበ ቅዱሳን ተፃይማኖት ቤተ ክርስቲያን በክብር እንዲያርፍ እድርገዋል የብፁዕነታቸው ረድኤት እይለየን እሜን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ማርቆስ ቀዳማይ ሊቀ ጳጳስ ዓም ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ቀድሞ መምህር ገብረ አምላክ ይባሉ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ሣፃርቆስ በኤርትራ ጠቅላይ ግዛት በእካለ ጉዛይ አውራጃ ስሳሕ በተባለች መንደር ከአባታቸው ከአቶ ተስፋ እግዚአ ዘጊዮርጊስና ከአናታቸው ከወሮ ወርቁ ኤልሣፅ በታኅሣሥ ወር ዓም ተወለዱ ፅድሜያቸው ለትምህርት ቢደርስ ወደ ኣቡነ ቡሩክ አምሳክ ገዳም መራጉዝ ገብተው ከፊደል እሰከ ግብረ ዲቁና ተማሩ ብፁዕነታቸው የእንደኛ ንባብና ሁለተኛ ዜማ መንፈሳዊ ትምህርታቸውን አንዳጠናቀቁ ቅኔን ለመማር ወደ መኻል ኢትዮጵያ ሊሔዱ ተነሠቋ ይሁን እንጂ ሐሳባቸውን በመቀየር ለረጅም ዓመታት ወዳገለገሉበትና ተጋድሎ ወደ ፈጸሙበት ደብረ ቢዘን ገዳም ሔዱ በዚያም ከገዳማውያኑ ጋር ተዋውቀው በተስ ጣቸው እረጋውያንን የመርዳትና የመንክባከብ ጸጋ ማገልገል ማኅበሩ ያዘዛቸውን ሁሉም መፈጸም ጀመሩ በዚሀ ዓይነት ላቅ ያለ እገልግሎታቸውን እየፈጸሙ ሥርዓተ ገዳምን በሚገባ ካጠኑ በኋላ ልክ ሃያ ዓመት ቢሆናቸው የገዳሙ አበምኒት በነበሩት መምህር ዓምደ ማርያም መዓርገ ምንኩስና ተፈጸመላቸው ይሁን እንጂ ብፁዕነታቸው ይመኙት የነበረውን መዓርገ ምንኩስና አስኬማ ቢቀበሉም የትምህርት ፍሳጎታቸው ስላስገደዳቸው በእምሳክ ፈቃድ ያስቡት ሁሉ ከተሳካ በኋላ እንደ ሚመለሱ ለማኅበረ መነኮሳቱ ቃል ገብተው ከደብረ ቢዘን ገዳም በመውጣት ወደ ትውልድ አካባቢያቸው አቡነ ቡሩክ እምሳክ ገዳም ሔዱ በዚያም መምህር ተክለ ሃይማኖት ከተባሉ ቢቅ ዘንድ ቅኔን በሚገባ ተማሩ በዚያውም ዓዲ ኺሳ ወደ ተባለው ቦታ ወርደው ቀድሞ ጀምረውት የነበረውን ጸዋትወ ዜማን ከመምህር ገሕይወት ዘንድ ተማሩ ብፁዕነታቸው ትምህርታቸውን በመቀጠል በዚያው እካባቢ አሉ ወደ ተባሉ የመጳሕፍት መምህራን በመዘዋወር የመጻሕፍትን ምሥጢ ር በሚገባ ተማሩ በመጨረሻም በገቡት ቃል መሠረት ወደ ሚወ ዲቸው ማኅበረ መነኮሳት ደብረ ቢዘን ተመለሱ በዚያም ከመንፈስ ወንድሞቻቸው ጋር በተጋድሎ እየጸኑ በተለመደ ጸጋቸው በፍጹም ትሕትና ገዳሙን ማገልገል ጀመሩነ የብፁዕነታቸውን ዕውቀትን ኮትሕትና ጋር አቀናጅቶ መያዝ የተመለከተው ማኅበረ መነኮሳትም የገዳሙ አፈ መምህር አድርጎ ሾማቸው። ቀን ዓም በደረስባቸው ድንገተኛ የመኪና መገልበጥ አደጋ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ የመኪና አደጋ በደረስባቸው ቦታ ክዚያ በፊት ያልነበረ ውሃ ፈልቆ ውሃው ማይ አቡን የአቡን ውሃ ተብሎ ይጠራ እንደ ነበር ይተረካል ብፁዕነታቸው ካረፉበት ጊዜ ጀምሮ ለአንድ ብፁዓዊ አባት የሚገባው ጸሎተ ፍትሐት በመላው ሀገረቱ ክተደረገላቸው በኋሳ ሥርዓተ ቀብራቸው ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ቀዳማይ ብፁዕ አቡነ ታዴዎስ ቀዳማይ ብፁዕ አቡነ ዮሐንስ ካልአይ እና ብፁዕ አቡነ ቄርሎስ ቀዳማይ በተገኙበት በደብረ ቢዘን ገዳም ተፈጽሟል የብፁዕነታቸው በረከት አይለየን አሜን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያ ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ቀዳማዊ ሊቀ ጳጳስ ዓም ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን መዓርን ጵጵስናን ከመቀበሳቸው በፊት አባ ተክለ ጊዮርጊስ ይባሉ የነበሩት ብፁዕ እቡነ ገብርኤል በለሜን ሸዋ መርሐ ቤቴ አውራጃ በላይ ቤት ወረዳ ውስጥ ልዩ ስሙ አምባ ወንዝ ከተባለው ተበሴ ከአባታቸው ከመምህሬ ገብረ መስቀል ወልዴ ማርያዎና ከእናታቸው ከሠሮ አስካሰ ይርጉ በ ዓም ተወለዱ ብፁዕነታቸው በወላጆቻቸው በሥነ ምግባር እየተኮተኮቱ ካደጉ በኋላ ዕድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስ በዚያው በመርሐ ቤቴ አውራጃ በቆፍና ዑግኑኤል ደብር ከአለቃ ኃይሉ ዘንድ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በማሜገባ ኣጠፍቀቁ በመቀጠልም ወደ ደብረ ሊባኖስ በመሔድ መምህር ገብረ ኢየሱስ ከተባሉ ጸዋትወ ዜማን ተማሩ ከዚያም ለቀጣዩ ትምህርት ወደ ጎጃም ተሻረው በታላቁ የመርጡለ ማርያም ደብር ሰፊ ጉባኤ ዛርግተው ያስተምሩ ክነበሩት ከመምህር ተክለ ማርያም የቅኔን ትምህርት ከነአገባቡ አጠናቀው በመማር ተመረቶ ብፁዕ አቡነ ገብርኤል በመቀጠል ወደ ሸዋ ተመልሰው ወደ ታላቁ የደብረ ሊባኖስ ገዳም ገቡ ከገቤበት ጊዜም ጀምሮ ለሰባት ዓመታት በረድእነት ሲያገለገሉ ቁዩ ከዚያም በቅዳሴ ተመድበው ለሰባት ዓመታት አንዳገለገሉ የብፁዕነታቸውን በጎ ትሩፋትና ሰፊ አገልግሎት የተረዳው የገዳሙ ማኅበር በገዳሙ በመስቀል እጣኝነት እንዲያገለግሉ መረጣቸው የተሰጣቸውን ሐላፊነትም በአኩቴት ተቀብለው ለዘጠኝ ዓመታት በታማኝነት አገለገሉ ከዚህ አገልግ ሉታቹውም ጎን ለጎን በትርፍ ሰዓታቸው አለቃ አምኃ ከተባሉ ሊቅ ሐዲሳትን አሒደዋል ብፁዕ አቡነ ገብርኢል በዚህ ዓይነት ገዳሙን ረዘም ሳለ ጊዜ ካገለገሉ በኋላ በ ዓም የገዳሙ ጸባቴ በመሆን ቡግኅበረ መነኮሳቱ ሙሉ ድምፅ ተሾሙ በዚህ ታላቅ ሐሳፊነታቸውም ወራሪው የፋሺስት ኢጣልያ ወር አገራችንን እስከ ወረረበት ዓም ድረስ አስተዳደሩ ብፁዕነታቸው በወረራው ወቅት የታላቁ የደብረ ሊባኖስ ገንዳም ንብረቶች እንዳይዘረፉ ስውር በሆነ ዋሻ ውስጥ አኑረው ለተተኪው ትውልድ እንዲቆዩ አድርገዋል ወራሪው የኢጣልያ ጦር የካቲት ቀን ዓም ብፁዕነታቸውን ሊይዝ ገዳሙን በከበበ ጊዜ በአግዚእብሔኗ አጋዥነት አምልጠው ወደ መርሐ ቤቴ በመሻዢ ለኢትዮጵያ ነጻነት ከወራሪው ጦር ክሜታገሉት አርበኞች ጋር ተቀላቀሉ በዚያዎ በቆራጥነት ከጠ ላት ጋር የሚታገለውን እርበኛ «ኃይልህን እንሣ ክንድህንም አጠ ናክር አናት አዥጄህን ለወራሪ ጠላት አሳልፈህ አንዳትሰጥ በርታ ታገል ኃይል የአግዚአብሔር ነው» አያሉ ማትጋታቸውን ቀጠሉ ይሁን አንጂ በዚህ የህዝር ፍቅር ወኔ በተሞላበት ሥራ እንደ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ተስማሩ በጠላት ጦር ተያዙ ከዚያም ወደ አምቦ ተወስደው እስከ ዓም ድረስ በግዞት ቆዩ በኢትዮጵያውያኑ አርበኞች ቆራጥ ተጋድሎ ወራሪው የኢጣ ልያ ፋሽስት ድል ተመትቶ ከአዝዢር ሲወጣ ብፁዕነታቸው ወደ ደብረ ሊባኖስ ተመልስው በጸባቴነት ሹመታቸው እስከ ዓም ድረስ አስተዳደሩ ከዚያም በግርማዊ ንጉሠ ነገሥቱ ፈቃድ ወደ አዲስ አበባ መጥተው የመንበረ መንግሥት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም አስተዳ ዳሪና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አጠቃላይ የመንፈሳዊ ፍርድ ቤት ዳኛ ሆነው እበከ ዓም እገለገሉ ብፁዕ አቡነ ገብርኤል ከዲቁና ጀምሮ በቅድስና ቤተ ክርስቲያንን ለረጅም ዘመናት ካገለገሉ በኋላ በ ዓም በነሐሴ ወር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስተያን በተደረገው የጳጳሳት ምርጫ በድምፅ ብልጫ ተመርጠው በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ አንብሮተ ዕድ «ጳጳስ ዘወሉ» ተብለው ተሾሙ ክዚህ ታላቅ እደራ ጋር ወደ ወሎ የሔዱት ብፁዕነታቸው ከሔዱ ጀምሮ ረዘም ላለ ጊዜ ስፊ አገልግሎትን ሲያበረክቱ ቆይተዋል ብፁዕ እቡነ ገብርኤል የመገሠጽና የመምክር ጠባይ ነበራቸው ይባላል በዚህም ሕግ በሀገሪቱ ይከበር አባቶችም የሚገባቸውን ክብርና ሞገስ ይስጣቸው ዘንድ ከጃንሆይ ጀምሮ እስክ ተራ ባለሥልጣናት ድረስ ይገሥጽ እንደ ነበር ይነገራል በተለይ በሀገረ ስብክታቸው ሥር ያገለግሉ የነበሩ ካህናት ለሕግ ለሥርዓት ተገዝተው ኦገልግሎሉታቸውን እንዲፈጽሙ ጠንከር ያለ መመሪያ ይስጡ በመመሪያ የማይሔደውን ከሥራው ያግዱና እስከ ማባረር ይደርሉ ነበር ይባላል ብፁዕነታቸው ግብጻውያን አባቶች የተማረውን ካልተማረው ለመለየት የቋንቋ ችግር ስለ ነበረባቸው ሁሉንም እየሾመ ለዘመናት ቤተ ክርስቲያኗ ሊቃውንት ካህናት እጥታ ቆይታለች ብለው ያምኑ ነበር ይባላል በዚህ የተነሣ ለአንድ ስው ክህነት ሲስጡ የሚገባውን ትምህርት በሚገባ መማሩን አረጋግጠውና ፈተና ፊትነው ነበር ብፁዕነታቸው በነበራቸው ሥርዓትን የማክበርና የማስከበር ጠባይ የተነሣ የትኛውም የቤተ ክርስቲያን ሥርዓት ሲጣስ ካዩ ዝም አይ ሉም ነበር ይባላልፁ በዚህ ረገድ ብፁዕ እቡነ ፊልጳስ ቀዳማዊ ባዘጋ ጁት መጽሐፍ ላይ የኑፋቄ አበተሳሰብ እለበት ተብሉ ጉዳዩ በቅዱስ ሲኖዶስ ሲታይ ብፁዕነታቸው ግንባር ቀደም ተቃዋሚ ነበሩ በዚህም ብፁዕ አቡነ ፊልጳስን በእደባባይ ሳይቀር ይተቹ ነበር ይባላል ምንም እንኳን መገሥጽነታቸውና ተናጋሪነታቸው በይፋ ቢታወቅም በእሳቸው ንግግር ማንም ቂም በቀል አይዝም ነበር ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ጨጩጠጠጩሥሠ ብጋ በጻ ጻዱጻከ ዱዓ ። በመሆኑም ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ እሳቸውንና በወቅቱ ለማጽናናት በሚል ወደ ዚያ ሔደው የነበሩትን መምሀር ቀጸላን በኋሳ አቡነ እንድርያስ ተቀብለው ሲያስተናግዱ ቆይተዋል ይባላል ብፁዕነታቸው በኋሳ በሀገረ ስብክታቸው ሲያገለግሉ ቆይተው በለድሜና በሕመም የተነሣ ዐቅ ማቸው እየደከመ መጥቶ በመጨረሻም ባደረባቸው በሽታ የተነሣ ሰኔ ቀን ዓም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ዜና ዕራሬፍታቸው እንደ ተሰማም ለአንድ ሊቀ ጳጳስ የሚገባው ጸሎተ ፍትሐት ከተደረገሳቸው በኋሳ ሥርዓተ ቀብራቸው በጅማ መድኃኔ ዓለም ቤተ ከርስቲያን ቤተ መቅደስ ውሰጥ ተፊጽሟል የብፁዕነታቸው ረድኤት አይስየን አሜን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ፊልጳስ ቀዳማደዴ ሊቀ ጳጳስ ዓም ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን በስመ ጵጵስናቸው አቡነ ፊልጳስ ተብለው ከመጠራታቸው በፊት «ሊቀ ሊቃውንት ገብረ አብ» በሚል ስም ይጠሩ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ፊልጸስ በኤርትራ ክፍለ ሀገር ሐማሴን አውራጃ ሳምዛ ሠሐርቲ ተብሎ በሚጠራው ወረዳ ዓዲ ቀጂ ቀበሌ ከአባታቸው ከአቶ መንግሥተ አብ በዕደ ማርያምና ከአናታቸው ከወሮ ወለተ ኪዳን ወልደ ሚካኤል በ ዓም ተወለዱ ዕድሜያቸው ስለትምህርት ሲደርስ በዚያው በተወለዱበት ቀበሌ የመጀመሪያ ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርታቸውን በጥሩ ሁኔታ ተምረው በዐ ዓም ዓዲ አቡን ከነበሩት ግብፃዊው አቡነ ጴጥሮሰ መዓርገ ዲቁናን ተቀበሉ በዲቁናቸውም ሀብተ ጥምቀትን ባገኙበት በቅዱስ ሚካኤል አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ማገልገል ጀመሩ ከተወሰነ አገልግሎት በኋላ ትምህርታቸውን በመቀጠል በሠራዬ አውራጃ ወደ ሚገኘው የአቡነ እንድርያስ ገዳም በመሄድ ጸዋትወ ዜማንና መዝገብ ቅዳሴን አስቃ ገብሩ ከተባሉ ባለሞያ በሚገባ ተማሩ። በዚህ የተነሣም በደርግ ታጣቂዎች ተይዘው ለእራት ዓመታት ከ ፍም ታስረው ነበር አንደ አሳቸው ሁሉ ታለረው ከነበፍ ሌሎች አባቶች ጋር በ ዓም ከእስር ከተፈቱ በኋሳ በወታደራዊው መንግሥት ተጽዕኖ እርሳቸውም እንደ ሌሎች በጡረታ እንዲገለሉ ተደረገ ብፁዕነታቸውም ምንምእንኳን ሀገረ ስብከቱ ቢቀርባቸውም በጸምና በጸሎት ተወስነው እግዚኣብሔኗድን ሲያገለግሉ ቆዩ በመጨረሻም ኅዳር ቀን ዓም ልከ ከቀኑ ሀ ላይ ኡመመኝና ደከመኝ ሳይሉ ከአባቶች ወንድሞቻቸው ጋር መንፈካዊሪ ጭውውት በመጫወት ላይ ሳሉነፍሳቸው ከሥጋቸው ተለየች ለሊቀ ጳጳስ የሚገባው ጸሌሉተ ፍትሐት በብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት ኤሏስ ቆጳሳት አንዲሁም የአዲስ ኣበባ ሀገረ ስብከት አድባራትና ገዳማት እስተዳዳሪዎችና ካህናት ከተደረጉ በኋላ ሥርዓተ ቀብራቸው በአስላ ቅድስት ማርያም ቤተ ከርስቲያን ተፈጽሟል የብፁዕነታቸው ረድኤት አይለየን አሜን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ ካልአይ ሊቀ ጳጳስ ዓም ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ቀድሞ ንቡረ አድ ገብረ ሚካኤል ይባሉ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የካቲት ቀን ዓም ከአባተቸው ከቄስ ኃይለ ሥላሴ ኮነብ ከእናታቸው ከወሮ እበባ በያኔው ትገሬ ጠቅሳይ ግዛት በሽሬ እውራጃ ደብረ ዓባይ ከተባለው ቦታ ተወለዱ በወላጆቻቸው ቤት በመልካም እንከብካቤ እየተማሩ ካደጉ በኋላ ለድሜያቸው ሰባት ሲሆን ስመ ከርስትና ወደ እገኙበት ደብረ ዓባይ ገዳም ገብተው የሁለተኛ ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርታቸውን መማር ጀመሩ በነበራቸው ቀለም የመያዝ ችሎታ በመምህ ራቸውም ሆነ በባልንጀሮቻቸው ክብርና ሞገስ ሳይለያቸው ጸዋትወ ዜማንና ቅኔን እየተማሩ አደጉ ዕድሜያቸው ሃያ ዓመት ሲሆን ብቃታቸው በማኅበረ መነኮሳቱ ተመስከሮሳላቸው በዚያው ገዳም መዓርገ ምንኩስናን ተቀበሉ ከዚህ በኋሳ ለመዓርገ መቃርስና ጳኩሚስ በበቁበት ገዳም በኦሆ በሀሊነት የዕድሜ ባለጸጋ የሆኑትን አበው እየረዱ ከቆዩ በኋሳ በሃያ ሁለት ዓመታቸው ከግብፃዊው ብፁዕ እቡነ ጴጥሮስ መዓርገ ዲቁናንና ቅስናን በአንድነት ተቀበሉ ብፁዕ እቡነ ሳዊሮስ ዕውቀታቸውንና ትኅርምታቸውን የሚገልጹ መዓርጋትን በዚህ መልኩ ካገኙ በኋሳ ማኅበረ መነኮሳቱ በሙሉ ድምጽ መርጧቸው የጥንታዊውና የቅደሴ ምስከር የሆነው የደብረ ዓባይ ገዳም ገበዝ በመሆን ለዘጠኝ ዓመታት በትጋት አገለገሉ ከዚያም የብፁዕነታቸውን ብቃት የተመለከተው ሣኅበሩ በዚያው ገዳም ሥር ታቅፎ ይተዳደር ለነበረው አቡነ ዮሐንስ ገዳም እስተዳዳሪ አድርጎ ሾማቸው ሹመቱን በአኮቴት የተቀበ ሉት ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ ገዳሙን በአበምኔትነት በብቃት ማስተ ዳደር ጀመሩ ከማኅበረ መነኮሳቱ ጋር በመተባበር የገዳሙ ሥርዓት የሚጠ ናከርበትን መናንያኑም ከጸሎትና ከትርኅምት ጋር ገዳሙን በማልማት የሚተጉበትን መንገድ እየቀየሱ በማገ ልገል ሳይ ሳሉ የገዳሙን ጉዳይ ለማስፈጸም ወደ አዲስ አበባ መጡ ነገር ግን ደብረ ዓባይ ላይ ሆነው የሚፈጽሙት አገልግሎ ትና ትሩፋት አዲስ እበባ በቤተ መንግሥቱና በቤተ ክህነቱ ይሰማ ኖሮ ብፁዕነታቸው እንዳሰቡት ጉዳያቸውን ፈጽመው ሊመ ለሱ አልቻሉም ይኸውም በግርማዊ ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥሳሴ ፈቃድና ትእዛዝ እዚሁ አዲስ አበባ እንዲቆዩ ተደርጎ የመንበረ ጸባዖት ትቅድስት ሥላሴ ካቴድራልን መምህርነት ተሾመሙ ብፁለነታቸው ምንም እንኳን ከማኅበረ መነኮሳቱ መለየታ ቸው ቢያሳዝናቸውም በእግዚእብሔር ፈቃድ የተቀበሉትን ከፍተኛ ሐላፊነት በመቀበል የተጣለባቸውን አደራ ለመወጣት የተለመደ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ትጋታቸውን ማሳየት ጀመሩ ይሁን እንጂ ብዙም ሳይቆዩ ኢትዮጵያ በፋሺስት የኢጣልያ ጦር ተወረረች በዚህ የተነሣም ንጉሠ ነገሥቱ ከተት ሠራዊት ምታ ነጋሪት ብለው ወደ ማይ ጨው ሲዘምቱ አሳቸውም እንደ ሌሎች አባቶች አብረው ዘመቱ ጦርነቱ በፋሺስት ሠራዊት አጥቂነት ሲጠናቀቅ ብፁዕነታቸው ከሌሎች ጥቂት እባቶችና እርበኞች ጋር ተማርከው በቀይ ባሕር እካባቢ ወደ ሚገኘው ደሴተ ናኩራ ተጋፁ የአምስት ዓመቱ ዘግናኝ ወረራ በኢትዮጵያውያን የበሳይ ነት ተጠናቆ ሁሉም ነገር ወደ ነበረበት ሲመለስ ብፁዕነታቸው እንደ ሌሎች በርካታ አርበኞች ለሻርከ የባሕር አውሬ ከመጣል ተርፈው ከጥቂት እባቶችና አርበኞች ጋር ከግፀት ወጡ ከዚያም እግዚአብሔርን በማመስገን በገዳማቸውና ሌሎች ቦታዎች እየተዘ ዋወሩ ሐዋርያዊ ተግባር ሲያከናውኑ ቆዩ የብፁዕነታቸውን አገልግ ሉት ከቀድሞ ጀምሮ የሚያውቁት ቤተ ከህነቱና ቤተ መንግሥቱ በ ዓም መስከረም ወር ሳይ መልእከ ብርፃን በማለት የአድዋ ደብረ ብርሃን ሥሳሴ አለቅነት ሾሟቸው ይሁን እንጂ ብዙም ሳይቆዩ በዚሁ ዓመት በኔ ቀን ለገዳሟ ወንበር የሚገባውን ራስ ወርቅ አሥረው የአዲስ ዓለም ማርያምን ንቡረ እድነት ተሾሙ በእግዚአብሔር ፈቃድ ከወንበር ወንበር ከፍ እያሉ ቤተ ከርስቲያንን ሲያገለግሉ የቆዩት ብፁዕነታቸው በ ዓም በተደረገው የኤሏስ ቆፅሳት ምርጫ ይበቃሉ ተብለው ከተመረጡት አባቶች መካከል እንዱ በመሆን በብፁዕ አቡነ ባስልዮስ ሊቀ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ አንብሮተ እድ «ብፁዕ እቡነ ሳዊሮስ ጳጳስ ዘጋሞ ጎፋ» ተብለው ተሾሙ በተበጣቸው ሀገረ ስብከት ከማኅበረ ካህናትና ምእመናን ጋር በመተባበር ያላመኑትን በማሳመን ያልተጠመቁትን በማጥ መቅ የምእመናንን ቁጥር በማብዛት ላቅ ያለ ሐዋርያዊ አገልግሎ ታቸውን ሲያበረክቱ ቆዩ አብያተ ክርስቲያናትን በማሳነዕ በህገረ ሰብከቱ ልዩ ልዩ የልማት ሥራዎች እንዲሠሩ በማድረግ የካህናት ገቢ አንዲጨምር በአገልግሎታቸውም እንዲተጉ በማድረግ ሳይ እንዳሉ ባደረባቸው ሕመም ጥር ቀን ዓም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ሥርዓተ ቀብራቸውም ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት የሀገረ ስብከቱ ካህናት በርካታ ምእመናንና የብፁዕነ ታቸው ቤተለቦች በተገኙበት የሀገረ ስብከታቸው ርፅሰ ከተማ በሆነው አርባ ምንጭ መድኃኔ ዓለም ቤተ ከርስቲያን ተፈጽሟል። ሥርዓተ ቀብራቸውም ብፁዓን ሲቃነ አለት ይ ሰላም ካፀናትና ምእመናን በተገኙበት መቀሌ በሚገኘው ም ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ተፈጽሟል የብፁዕነ ያው የሚጠራበት ታሪካቸው የሚታወሰበት ቤተ መዘክር ወቅደስ በሚገኘው የደብረ ሰላም ቅዱስ ሚካአል ቤተ ክር ቲያን የቅደሰ ውስጥ በሀገረ ስብከቱ ካፀናትና ምእመናን ተን ዋገ ተዋ ቀን ዓም ጀምሮ በሕዝብ በመጉብ የብፁዕነታቸው በረከት ይደርብን አሜን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ካልአይ ሊቀ ጳጳስ ፀ ዓም ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን በቀድሞው ጎጃም ጠቅላይ ግዛት ደብረ ኤልያስ ተብሎ በሚታወቀው ቦታ ከአባታቸው ከመምህር ትርፌና ከአናታቸው ከወሮ ትሑት ወልደ አካውሃ ነሐሴ አዎስት ቕንጉ ዐ ዓም ተወለዱ የቀድሞ ስማቸው ሊቀ ሊቃውንት መሐሪ ይባል ነበር ወላጅ አባታቸዉ የልጃቸውን በትምህርት ስው የመሆን ሕልም ሰውስጣቸው ቢይዙም ብፁዕነታቸው ተወልደው ገና ስድስት ዓመት ሲሆናቸው በድንገተኛ ሕመም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ አንኳን ለእርሳቸው ለሌላ የሚበቁት አባታቸው በሞት የተስዩአቸው ብፁዕ አቡነ ጴጥሮለም የአባታቸው አደራ ነበረና ስመ ክርስትና ባገኙበት ደብረ ኤልያስ ያስተምሩ ከነበሩት መሪ ጌታ ሣህሉ ከፈደል ጀምሮ ሙሉ ጸዋትወ ዜማን አጠናቀቁ የብፁዕነታቸውን አስደናቂ የመማር ችሎታ ያዩት የዴቭሩ ማኅበርና አለቃ ገና በልጅነታቸው በዚያው ደብር የካህናት አጋፋሪና የቤተ መዛግብት ሹም ጸደረጓቸው በደብሩ የተሰጣቸውን ሕሳፊነት በብቃት አየተወጡ ስዚያው ደብር ዕውቅ የቅኔ መምህር ከነበሩት መሪ ጌታ ገብረ ሥሳሴ ዘንድ የቅኔን ትምህርት አጠናቀቁ በብፁዕነታቸው አስደናቂ ቀለም የመያዝ ብቃት የተገረሙት መምህራቸውም ቀደም ሲል በደብሩ ከተስጣቸው ሥልጣንና ተግባር ጋር ስጉባኤያቸው ይገኙ በነበሩት ከዐዐ በላይ ተማሪዎቻቸው ላይ ሐላፊ አድርገው ሾሟቸው ከዚህም ብልህነታቸውንና ወደ ፊት የሚደርሱበትን ትልቅ ቦታ በመንፈስ ቅዱስ ተገልጦሳቸው ከሥራቸው አድርገው የሚበ ሉትን አያበሉ የሚጠጡትን እያጠጡ የውዳሴና የቅዳሴ ማርያምን የትምህርተ ኅቡዓትንና የኪዳንን ትርጓሜ በሚገባ አስጠኗቸው እንደ ተለመደው ትምህርቱን ሲያጠናቅቁም ከደብሩ አስተዳደርና ካህናት ጋር መከረው ፊቃድ ካገኙ በኋላ በወቅቱ አዲስ አበባ ሳይ ስፊ ጉባኤ ዘርግተው ያስተምሩ ወደ ነበሩት ዕውቁ አለቃ ኅሩይ በደብሩ ማኅተም የአደራ ደብዳቤ አስይዘው ወደ አዲስ አበባ ላኪቸው ሲልኳቸው ግን ለአምስት ዓመታት ያህል ከተማርክ በኋላ ወደ ደብርህ ተመልስህ ሌሎችን እንድ ታስተምር በሚል የአደራ ቃል ነበር ታላቁ ሲቅ አለቃ ኅሩይም የማኅበሩንና የወዳጃቸውን የመምህር ገብረ ሥሳሴን የአደራ ደብዳቤ ተቀብለው ከተመለከቱት በኋላ ብፁዕነታቸው ወደ ጉባኤው ገብተው የሐዲሳትን ትርጓሜ ይማሩ ዘንድ ፈቀዱሳቸው በመምህሩ ፈቃድ እጅግ የተደስቱት ብፁፅነታቸውም የሚወዱትንኖ መቼም ቢሆን ወደ ኋላ ብለውበት ግያውቁትን ትምህርታቸውን ጀመሩ ቱ ሀገራችንን የኢጣልያ ጦር በግፍ የወረረበት በዚህ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን የተነሣም የሕዝቡም ሆነ የህገሪቷ ስላም ክፉኛ ተናግቶ የነበረበት ቢሆንም ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ በአምስቱ ዓመታት የመጻሕፍተ ሐዲሳትንና የሃይማኖተ አበውን ትርጓሜ አጠናቀቁ ከማጠናቀቅም አልፈው ማስተማር ጀመሩ በዚህ ጊዜም የመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ አስተዳደርና ካህናት ዕውቀታቸውንና ግብረ ገብነታቸውን በመመልከት በደብሩ የሐዲሰ መምህር ሆነው እንዲያስተምሩ መረጣቸው የአዲሉ የመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ሕንፃ በተፈጸመ ጊዜ እንደ ሴሎች ሽማግሌ ካህናት ኮፍ ያለ ሽልማት ተቀበሉ በመካነ ሥላሴ ደብር ከበረጉት ጉባኤ ጋር በየዓመቱ መላ አርባ ጾምን ወደ ታላቁ ደብር ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን በመሔድ የሐዲሳትን ትርጓሜ ያስሙ ነበር በዚህና በሌሎች የእልቅና እገልግሎታቸው የተነሣም ስማቸው ከደብራቸው አልፎ በሌሎች እብያተ ክርስቲያናት ምእመናንና በቤተ መንግሥቱ አካባቢ እየገነነ መጣ ከግርማዊ ቀዳማዊ ንጉሠ ነገሥት ዓፄ ኃይለ ሥላሴም በተለያዩ ጊዜያት ሽልማት አግኝተዋል ከዚህ ቀጥሎም መደበኛ ጉባኤያቸውን ላይበትኑ በቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ትቤት የሐዲስ መምህር በመሆን ከ ዓም እስከ ዓም ድረስ በማስተማር ብዙ ደቀ መዛሙርትን ለመምህርነት አብቅተዋል በ ዓም ግርማዊ ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ የቤተ ክህነት ሲቃውንት የእንግሊዝኛ ቋንቋንም ትምህርት መቅስም አለባቸው በሚል በላይኛው ቤተ መንግሥታቸው ቦታ መድበው መምህር ቀጥረው አንዲማሩ ባደረጉ ጊዜ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ከተመ ረጡት እባቶች አንዱ በመሆን የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በብቃት አጠናቀዋል የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ቴዎፍሎስ የአጎት ልጅ እንደ ነበሩ የሚነገርላቸው ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ ጋርም የጠበቀ ግንኙነት እንደ ነበራቸው ይነገራል በዚሀም የቅዱስነ ታቸው አቡነ ቀሲስ በመሆን እገልግለዋል ፀጉራቸውንም የሚላ ጪቸው እሳቸው ነበሩ ይባሳል። ቀን ዓም በመንበረ ፀባዖት ቅድስት ሥላሴ ገዳም በብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ባስልዮስ አንብሮተ ፅድ «ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ የስሜንና የቤጌምድር ጳጳስ» ተብለው ተሾሙ ብፁዕነታቸው ሹመቱን በአኮቴት በመቀበል ወደ ጎንደር ከሔዱም በኋላ የተለመደ አገልግሎታቸውን በስፋት ቀጥለዋል ዛሬ የአቋቋም ማስመስከሪያ የሆነችውና ጎንደር ከተማ የምትገኘው የደብረ ኃይል ወደብረ ጥበብ በዓታ ቤተ ክርስቲያን ቅድስትና መቅደስ ብቻ ነበራት አሳቸው ወደ ቦታው ከሔዱ በኋላ ግን በራሳቸው ገንዘብ ቅኔ ማሕሌቱንም አሠርተው ለአገልግሎት አንዲበቃ አድርገዋልነፁ ክዚህም በተጨማሪ በነበራቸው የሥራ ችሎታ ገቢው ለሀገረ ስብክቱ መጠቀሚያ ይሆን ዘንድ አዲስ አበባ ከመንበረ ፓትርያርኩ አካባቢ የሚገኘውንና በደርግ መንግሥት ተወርሶ የነበረውን በኋላ በቅርቡ ቤተ ክርስቲያኗ የተረከበችውን አንድ ባለ ሦስት ፎቅ ሕንፃ አሠርተዋል ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ በሕይወታቸው መጨረሻ መንፈስ ቅዱስ አነሳስቷቋቸው በመላ ጎንደር በበቅሎ አየዞሩ ቅዱሳት መካናትን ይጎበኙ ነበር ይባላል በጉዞ ሰንብተው በህቢይ ጾም መግቢያ ማኅበረ ሥላሴ ገዳም ደርለው በዚያው ሁለቱን ወር ሱባኤ ይዘው ቆዩ ብፁዕነታቸው በገዳሙ የሁለት ወር ቆይታቸው አግዚአብሔር ገልጾላቸው ዕለተ ዕረፍታቸው አንደ ደረሰ ተረድተዋል ሱባኤውን እንደ ጨረሱም ወደ ህገረ ስብከታቸው ተመልሰው ከግል ንብረታቸው ጀምሮ መልክ መያዝ ያለበትን ነገር ሁሉ መልክ አሰይዘው ለሞታቸው ምክንያት በሆነው ደዌ ዘአሴት ተያዙ በዚህም ምንም አንኳን የሐኪም ርዳታ እንዲያገኙ ቢደረግም የጤናቸው ሁኔታ የበለጠ በመታወኩ ለከፍተኛ ሕክምና በዚያውም ቅድስት ሀገርን ተሳልመው አንዲሰናበቱ እግዚአብሔር ስለ ፈቀደ ወደ ኢየሩሳሌም ተላኩ በዚያም ሊሻሳቸው ባለመቻሉ ሐምሌ ቀን ዓም ክዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ቀብራቸውም ብፁዕ አቡነ ቴዎፍሎስ በወቅቱ የኢትዮጵያ ፓትርያርክ እንደራሴና የሐረር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳሰ ብፁዕ አቡነ ጢሞቴዎስ በወቅቱ የሲዳሞ ሀገረ ሰብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ በወቅቱ በኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ገዳማት ኤኢሰ ቆጸጳሰ ክቡር ንቡረ እድ ዲሜጥሮስ ገብረ ማርያም በወቅቱ በሜኒሰትርነት መዓርግ የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ በተገኘብት ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ከ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ሐምሌ ቀን ዓም በዚያው በኢየሩሳሌም ገዳማችን ተፈጽ ሟል ብፁዕነታቸው ነፍሳቸው ከሥጋቸው ከመለየቷ በፊት ያለ ንብረታቸው በሙሉ ለቤተ ክርስቲያን እንዲሰጥ በተናዘዙት መሠረት እንደ ተፈጸመ ይነገራል የብፁዕነታቸው በረከት መ አሜን ብፁዕ አቡነ መርቆሬዎስ ካልአይ ሊቀ ጳጳስ ዓም ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ቀድሞ ገብረ እግዚአብሔር ይባሉ የነበሩት ብፁዕ አቡነ መርቆሬዎስ የካቲት ቀን ዓም በያኔው የኤርትራ ክፍለ ሀገር ጸዓዳ ክርስቲያን በተባለው ቀበሌ ከአባታቸው ከአቶ ወልደ ማርያም እና ከእናታቸው ከወሮ ወለተ መድኅን ተወለዱ አንደ ቤተ ክርስቲያን ሥርዓት በተወለዱ በአርባ ቀናቸው ስመ ከርስትና ሀብተ ወልድና ተቀብለው ገብረ አግዚአብሔር ተብለው ተሠየሙ ፅድሜያቸው ለትምህርት ሲደርስም አዚያው ኤርትራ ከፍለ ሀገር መርቆሬዎስ ተብሎ በሚጠራው ታላቅ ገዳም ለዲቁና የሚያበቃቸውን የመጀመሪያ ደረጃ ትምሀርት አጠናቀቁ ከዚያም በዚያው በትግራይ ክፍለ ሀገር ዓድዋ ዓዲ አቡን ተብሎ በሚታወቀው ቦታ ይኖሩ ከነበሩት ግብፃዊው አቡነ ጴጥሮለ የዲቀናን መዓርግ ተቀበሉ ትምህርታቸውን ለማስፋፋት ወደ ደብር ዓባይ ገዳም በመሔድ ጸዋትወ ዜማንና የዓሥራ አራቱን ቅዳሴያት ዜማ ተምረው በመምህርነት ተመረቁ ከዚያም ፈደል ቆጥረው ወዳደጉበት የአቡነ መርቆሬዎስ ገዳም በመመለስ ጉባኤ ዘርግተው ሲያስተምሩ በጎንም ሥርዓተ ገዳምን ሲያጠኑ ቆዩ በዚሀ ዓይነት ቀን በጉባኤ ውለው ማታ በተለያዩ ሥራዎች ማኅበረ መነኩሳቱን ሲያገለግሉ እያገለገሉም ሥርዓተ እንጦንስንና ጳኩሚስን ሲማሩ ከቆዩ በኋላ ሚያዝያ ቀን ዓም በዚያው ገዳም በወቅቱ እበ ምኔት በነበሩት መምህር ሀጽመ ጊዮርጊለ ሥርዓተ ጸሎት ተደርሶላቸው መዓርገ ምንኩስናን ተቀበሉ ከዚሀ በኋላ ንጽሕ ጠብቆ በትኅርምት ከመኖር ጋር አእም ሮእቸውን በመንፈሳዊ ዕውቀት የበሰጠ ለማነፅ ያስቡት ብፁዕነታቸው ከገዳማቸው በመነሣት ወደ በጌምድርና ስሜን ከፍሰ ሀገር ሔዱ በዚያም ከልዩ ልዩ ሊቃውንተ ቤተ ክርስበቲያን ጸዋትወ ዜማን በማጠናቀቅ የፍትሐ ነገሥትን ሃይማኖተ አበውንና የሐዲሳትን መጸሕፍት ትርጓሜ ጠንቅቀው በመማር በመምሀርነት ተመረቁ በዚህ ዓይነት ዕውቀታቸውን ያስፋፉት ብፁዕ አቡነ መርቆ ሬዎለስ ወደ ጎንደር ከተማ በመሔድ ጉባኤ ዘርግተው ደቀ መዛሙርትን በማስተማር ለቤተ ክርስቲያን አገልግሎት አድርሰስዋል ይሁን እንጂ በዚያው በማስተማር ላይ ሳሉ ጠሳት ኢትዮጵያን በግፍ በመውረሩ በታላቅ ኀዘን ተውጠው ሲጸልዩና ሕዝቡንም ሲያጽናኑ ቆዩ ይባስ ብሎም ጠሳት በወረወረው ቦምብ ተመትተው ስለ ቆስሉ ብዙ ጊዜ በሕመም ሲሰቃዩ ቆይተዋል ግፈኛው የፋሺስት ጦር ኢትዮጵያን ለቅቆ የሀገሪቱ ስላም ከተመለስም በኋላ በወቅቱ ዕጨጌ ገብረ ጊየርጊስ በኋላ ብፁዕ ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ ታሪካቸውን ስምተው ኖሮ ከጎንደር አሰመ ጥተው በሐረር ሀገረ ስብከት በሊቀ ካህናትነትና በዚያው የጥምቀተ ባሕር ቅዱስ ሚካኤልና የጻድቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪ ሆነው አንዲያገለግሉ ሾሟቸው። በዚሀ ዓይነት ሹመት ወደ ሐረር ያቀኑት ብፁዕ አቡነ መርቆሬዎስ የተለያዩ መንፈሳዊና ማኅበራዊ አገልግሎቶች በመስጠት ላይ ሳሉ ሐምሌ ቀን ዓም በተደረገው የኤሏስ ቆጸሳባት ምርጫ በአንደኛነት ተመርጠው ሐምሌ ቀን በብፁዕ ወቅዱበ አቡነ ባስልዮስ ፓትርያርክ ርዕስ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ አንብሮተ እድ «እባ መርቆሬዎለ» ተብለው የባሌ ሀገረ ስብከት ጳጳስ ሆነው ተሾሙ ወደ ባሌ ሀገረ ስብከት ከሔዱ ጀምሮም ከአካባቢው ምእመ ናንና ካህናት ጋር በመተባበር በአካባቢው ወንጌል እንዲ ስበክ አዳዲስ እብያተ ክርስቲያናት አንዲታነጹ ያረጁት እንዲታደሱ አድርገዋል ጎባ ላይ መንበረ ጵጵስናውንና የጎባ መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያንን እሠርተዋል ብፁዕ አቡነ መርቆሬዎስ ባሌ ሀገረ ስብከት ሳሉ በ ዓም ወደ ቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም በመሔድ የኢትዮጵያን ገዳማት ጐብኝተው ተመልሰዋል እግረ መንገዳቸውንም በወቅቱ የአስከን ድርያ ፓትርያርክ ከነበሩት ብፁዕ እቡነ ዮሳብ ለክብራቸው የሚገባ የወርቅ መስቀል ከነሐብሉ ተሸልመዋል እንደዚሁም ሁሉ በ ዓም የኢትዮጵያ ቤተ ክርስተያን ወደ ሮም ካቶሲክ ልዑካን በላከች ጊዜ የልፁካኑ መሪ በመሆን ከሮማው ርአስ ለቃነ ጳጳሳት ጳውሎስ ስድስተኛ ጋር በመገናኘት ሕዋርያዊ ተልእኮአቸውን በአጥጋቢ ሁኔታ ፈጽመው ተመልሰዋል በቅርብ የሚያውቋቸው እንደ ሚናገሩት ብፁዕነታቸው ላመኑበት ነገር ወደ ኋላ የማይሉ የቁጡነት ጠንካራ አቅዋም ነበራቸው ቅድስት ቤተ ክርስቲያናቸውን ረዘም ላሉ ዓመታት ያገለ ገሉት ብፁዕ አቡነ መርቆሬዎስ በመጨረሻ ባደረባቸው የጤና መታወክ በሕክምና ሲረዱ ቢቆዩም ሊሻላቸው ባለመቻሉ ነሐሴ ቀን ዓም ከዚህ ዓለም ድካምና እንግልት ዐረፉ እስከሬ ናቸውም በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ተከለ ሃይማኖት በብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳትና በቤተ ከህነት ባለሥልጣናትና በምእመናን ታጅቦ ወደ ሀገረ ስብከታቸው ባሌ ጉባ ከተማ ከተወስደ በኋላ ራሳቸው ባሠሩት መድኃኔ ዓለም ቤተ ከርስቲያን በተዘጋጀለት ቦታ ላይ ዐርፏል የብፁዕ እቡነ መርቆርዮስ በረከት ኣይለየን እሜን ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ብፁዕ አቡነ ሰላማ ካልአይ ሊቀ ጳጳስ ዐ ዓም ዜና ጳጳሳት ኢትዮጵያውያን ከመሾማቸው በፈት አባ መዘምር ይባሉ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ስላማ በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብክት በ ዓም ተወለዱ ዕድሜያቸው ለትምህርት እንደ ደረሰ በዚያው በትውልድ ህገራቸው የመጀመሪያ ደረጃ መንፈሳዊ ትምህርታቸውን በሚገባ ተምረው ጥር ቀን ዓም ከግብፃዊው ሊቀ ዳዳስ አቡነ ማቴዎስ መዓርገ ዲቁናን ተቀበሉ ከዚያም የትውልድ አጥቢያቸውን ቤተ ከርሰቲያን ጥቂት ከገለገሉ በኋላ ትምህርታቸውን ስማስፋፋት ወደ ጎንደር በመሔድ አለቃ ምሕረቴ ከሚባሉ መምህር ጸዋትወ ዜማን ጠንቅቀው ተማሩ አንደ ገና ወደ ጎጃም ቀደም ሲል በመሻገርም ዋድላና ደላንታ ከነበሩት ከአስቃ ተበማ ዘንድ ቅኔ አጠኑ አሁንም ትምህርታቸውን በመቀጠል ጎንደር ከመምህር ወልደ ዮሐንሰ ዘንድ አቋቋምን ወደ አዲስ አበባ በመምጣትም ከብፁዕ አቡነ ዮሐንስ ሐዲሳት ትርጓሜን ከመምሀር በሳይና አለቃ አየለ ደግሞ ሊቃውንትን በሚገባ ተማሩ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

تعليقات:


memezon

خيارات التنزيل | تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي | كتاب اليوم

© dirzon | شروط الخدمة | خصوصية | حول | خدمات | اتصال