Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
» ብላ ዝም አለች ነገር ግን አእምሮ የምስጢር ማከማቻ ጓዳ በመሆኗ የእኒና የየወዲያነሽ ልጅ ነው። እንዳንተ ያለው ሰነፍ እና ልፍስፍስ ነው እንዲህ ያለ ልጅ የሚያገኘው። የቀልዱ ቀልድ ነው ይልቅ የማን ነው ልጅ።» ብሎ ጋሻዬነህን ከእግሮቹ መኻል አስወጥቶ ለቀቀው እናቴ ጐን ሔዶ ለጠፍ አለ ሲያንዘፈዝፈኝና ሲያንቀጠቅጠኝ የኖረው ፍርሃትና ጭንቀት ሁሉ በረዶ እንደ ጨፈጨፈው የዛፍ ቅጠል ከላዬ ላይ እየረገፈ ሲወርድና በምትኩም ወኔና ድፍረት ሲተካልኝ ታወቀኝ » «ይኸ ልጅ ልጄ ነው ዛሬ የመጣሁት ለሌላ ሳይሆን ለዚህ ታላቅ ጉዳይ ብዬ ነው» ካልኩ በኋላ የገነፈለ ስሜቴን ለመቀነስና ራሴንም ለመቆጣጠር ንግግሬን ገታሁ የውብነሽ ተነሥታ ቆመች «ጸረ እንዴት ያለው አብሾ ነው።» ብሎ መልሴን ለመስማት በሙሉ ስሜት አሰፈሰፈ «ደግሜ ላሬረሬጋግጥልህ እዚሁ ቤት ውስጥ። ማን ነች በእርግዝናዋ ጊዜ ያባረረቻት ያም ሆነ ይህ ሲወርድ ሲዋረድ መጥቶ በወረሰችው የተሳሳተ እምነት ተገድዳ የፈጸመችው ስሕተት በመሆኑ እርሷ ብቻዋን በደለኛ አይደለችም የስሕተቱ ቅርንጫፍ ሳይሆን ሥርና ምንጩን መቁረጥና መድፈን ያስፈልጋል አንድን ሰው ብቻ መወንጀል ግን ከበሽታ ጠንቆች መካከል አንዷን ብቻ እንደ መግደል ይቆጠራል ለየወዲያነሽ ያለኝ ፍቅራዊ ታማኝነት ምንጊዜም ቢሆን የማይቀነስና በማንም የተቃውሞ አስተያየት የማይሻር ነው። ይኾ ልጅ የተወለደው ከእርሷ ነው ማለት ነው።» ብሎ በቁጣ ተናገረ እኔ ግን «ሰው ሁሉ በሕግ ፊት እኩል ነው የሚለው የሕጋችሁ አንቀጽ በሐሰት የተለበጠና በግብር የማይገለጽ የማስመሰያ እምነታችሁ ዝቃጭ ማስረጃ ነው እስኪ የት ነው። ማን ነው። አለ።» አልኩት የሐሳቤን ደጀን ካጠናከርኩ በኋላ «ደግሞ ምን ቀረህ።» እኔ የማሳይህና የማሳውትህ ወርቁን ብቻ ሳይሆን የወርቁንም ማዕድን ጭምር ነው ይኸ ሁሉ ዝብዝብ ምን ለማለት ፈልዝ ነው። ምን።» ብሎ እንዴ ብራቅ ጮኸ «ሕግ እኮ ከማንም ከምንም ነጻ ሊሆን አይችልም» አልኩ እኒም የየወዲያነሽ ሥቃይ ከመቼውም ይበልጥ ታስቦኘኝ እንደሱ ድምፄን ከፍ አድርጌ «ሕጉን አንተ ልትነግረኝ ነው። አንተ የትናንቱ ጨቅሳ ልታስተምረኝ ነው።
ሲጫወት ግን በተለይም ሲስቅ ለጆሮ ደስ ትላለች አባቴ ዓመት ያህል በወረዳ ፍርድ ቤት በዳኝነት ሠርቷል የአውራጃው ፍርድ ቤት ዳኛ ከሆነ አሁን አራት ዓመቱ ነው ከቀበና ወንዝና ከአካባቢው በሰውና በእንስሳ ጉልበት ተግዞ በመጣ ድንጋይ ካምሰት ክንድ በላይ በሆነ ግንብ ዙሪያውን የታጠረው ግቢያችንነ ከውጪ ይልቅ ጦደ ውስጥ ሲዘልቁ የስፋቱ መጠን ጎልቶ ይታያል አባቴ በሰበብ ባስባቡ ከአካባቢው ከተነቀሉ ድሆች ላይ የተገኘውን መሬት ከብጤዎቹ ጋር ተካፍሉ በመያዙ የግቢያችን ስፋት የሦስትና የኦራት ሰው የቦታ ድርሻ መጠን መሆኑ በጭፍን ያስታውቃል «ሰፊ ግቢ ገመና ከታች ነው ሠርግ አለ መከራ ኣለ ድግስ አለ ለሰማይ ቤትስ ካሁኑ መሠረት ካልጣሉና ለኑ ቢጠጤወው በስመ እግዚአብሔር ካላጎረሱና ካላለበሱ መንግሥተ ሰማያት በዋዛ አትገኝም እንደ አኔ ያለ ሰው ድንኳን መትከያ እና ዳስ መጣያ ቦታ ልመና አይሒድም አታዩትም እንዲ የነግራዝማችንና የነ ቀኛገሦፃችን ሣቢ» ብሉ ሰፋሰፋ ያሉትን ግቢዎች እየጠቀሰ የራሱን ለማሳነስ ይፈልጋል «የመኳንንትና የጨዋ ልጅ ሠፈር ነው በማለት አይገቡ ገብቼ በዚያን ጊዜው ዐቅሜ ይህን መሳይ ቤት የሠራሁት ከሰው እንዳላንስ ብዬ ነጉ ይላል ለማስመሰል አዲስ አበባ ከቀበና ወንዝ ማዶ ከኮከበባሕ ትምህርት ቤት በስተቀኝ በኩል ትንሽ ራቅ ብሎ የገኘው ባለ አንድ ፎቅ መኖሪያ ቤታችን ከተሠራ ከኻያ ጊዜ በሳይ ደመራ ተተኩሳሷል በየዓመቱ ሐምሌና ነሐሴ እየተናደ በሚካብ ጥቋቁር የወንዝ ሽሙልሙል ድንጋይ እና በከፊል በሸክላ ግንብ የተከበበው ኣጥር ግቢ ከውጪ ይልቅ ገብተው ሲመለከቱትና ሲጉበኙት ስሜትን ያምነሸነቫል የአበቦቹና የአትክልቁ ውበት የግራዋውና የብሳናው የጉሉውና የአጫጭሮቹ ጥዶች ልምላሜ የሣሩን ውበትና የልዩ ልዩ ዕፅዋት ቅጠሎችን ርጋፊ ሲያዩት ደስ ይላል ያቆጠቀጡት የባሕር ዛና ለጋ ቅትርንጫፎች በውስጡ የሚርመሰመሱት አፅዋፍ ከእነዚህ ሁሉ ተውጣጥቶ የሚገኘው ድንቅ የተፈጥሮ መዐዛ በሰፊው ዐሀድ ውስጥ የሚነፍሰው ተዝቃዛ የአየር ሽውታ ልካም የመንፈስ ጸጋ ነው አታክልትና ንጽሕና ለጤንነት ጥሩ ነው የሚለው ኣባቴ አትክልት ወዳድ በመሆኑ አንድ ዘበኛ ባልባሌ ምክንያት ተባርሮ በምትኩ ሌላ ዘበኛ ከፍ ዐበብህይዩዐዕዐሂሬዞርዮ ሲቀጠር የሚነገረው ማስጠንቀቂያና አደራ «ታያቸዋለህ እነዚህ እንደ ልጆቼ ነው የምወዳቸው አደራህን በበዓልበበዓል ሳይሁን የልቶችና ኮትኮት ኮትኮት እያደረግህ ውሃ ብታጠጣቸው ማለፊያ ነው አትክ ሲሰባብርና ሲተናኮል የምታገኘውን ታዲያ ለእኔ ንገረኝ» የሚል ከር በየሳምንቱ እሑድ እሑድ ከቅዳሴ መልስ የነጭ ወፍ ላባ የመሰለ ጋቢውን ለብሶ እንደ ታቦት ሸሺ ቀስ ብሎ እየተራመደ ግቢውን መጎብኘት ልማዱ ነው የአትክልቶቹን ጠቅላላ ሁኔታና አያያዝ ከተመለከተ በኋላ ለዘበኛው አንድ አደራ ወይም ምክር ሳይሰጥ ወደ ቤት አይገባም እኔም ለአትክልቶቹ የነበረኝ ጥበቃና ፍቅር በጣም ከፍና ያለ ነበር ከፎቁ ሥር የሚገኘው ሁለት ሠፋፊ ክፍል የእህል ቤትና የልዩ ልዩ ዕቃዎች ማከማቻ በመሆን ያገለግላል ያገር ቤት ሰዎችና ጭሰኞች ለደጅ ጥናትና ለምልጃ ሲመጡ ያርፉበታል ሆኖም ወደዚያ እየወረዱ የሚተኙት እንግዶች የኑሮ ደረጃና ዐይነት የተለየ ነው ከዋናው ቤት ትንሽ ፈንጠር ብሎ በስተደቡብ ምሥራቅ ሲል የሚገኘው ትልቅ ማድ ቤት አርጅቶ ከዛገው ቆርቆሮ ጋር ሲታይ በሰደድ የጋየ የቆላ ውድማ ይመስላል ከፎቁ ውስጥ አንድ ሠፊ የእንግዳ መቀበያ ክፍል አለ የወላጆቼ የየውብነሽና የእኔ መኝታ ክፍሉች ከእንግዳ መቀበያው ክፍል በሰተደቡብ በኩል መደዳውን ሲገኙ የወላጆቹ የመኝታ ክፍል በጣም ሰፊ በመሆኑ ራሱን የቻለ የእንግዳ ማስተናገጃ አለው ከእንግዳ መቀበያው ክፍል ፊቱን ወዶ ደቡብ ምዕራብ አዙሮ የሚቀመጥ ሰው የእኔ መኝታ ቤት ስትከፈትና ስትዘጋ በውስጧ የሚገኙትን ዕቃዎች ከሞላጎደል ሊያይ ይችላል የቤቱ ጠቅላላ አሠራርና አቀማመጥ በምህንድስና ጥበብ ሳይሆን በዘልማድ የአሠራር ዘዴ የተሠራ በመሆኑ የክፍሎቹ አቀማመጥ እስከዚህም ትና የለው ከእንግዳ መቀበያው ክፍል በስተሰሜን ሲል በየዕለቱ የሚፈለጉ ፅቃዎ የሚከማቹበት ክፍል አለ የቤት ሠራተኞች ማደሪያ በዚሁ ክፍል በኩል በጣውላ ርብራብ መሰላል ወደ ምድር ቤት ከተሠወረደ በኋላ ይገኛል ዕቃ ለማድረስም ይሁን ለማምጣት በሚመላለሱበት ጊዜ ሁሉ ስለሚረመረም የደረጃው እንጨቶ ይንሲያጠጣሉ በቤት ውስጥ የሚገኙት ቁም ሳጥን ራዲዮ ትንቡኬ ወንበሮ እንዲሁም እያንዳንዱ የቤት ፅቃ የተዝው ከፀ ዓመታት በፊት ነበር ዕላ ዕቃዎች ጥንካሬና ጥራት ወሬ በሚነሣበት ጊዜ አባቴ «በጣም ብልህ የሆነ ፈረንሣዊ ወዳጅ ነበረኝ እሱ ታዲያ አንዲት ቀላል ክርክር ነበረችበት ያች እንደ ምንም ብዬ ስላስፈጸምኩለት እንደ ትልቅ ውለታ ቆጥሯት ሲኖር ሠ አገሩ ሲገባ በርካሽ ዋጋ ጥሎልኝ ሔደ» ይላል ከፍ ዐበበህይዩዐዐሂዞርሀዮ አባቴ ለራሱ ጥቅም ከሆነና ደስ ያለው ፅለት እጁን ከዘረጋ በጣም ለጋሥ ነው በቤት ውስጥ ለሚዚጋጅ ማናቸውም ድግስና ግብዣ ቤት ላፈራው ሲሳይ ሁሉ ሰው በልቶና ጠጥቶ የሚጠግብ አይመስለውም አዲስ አበባ ውስጥ ከ ደጃፍ ቤቶች የማያንሱ የሚከራዩ ቤችትች አሠርቷል። ከፍ ዐበበህይዩዐዐሂሬዞርዮ ምዕራፍ ተመልሼ ወደ ቤት ስገባ ዐሥራ አንድ ሰዓት ሆኖ ስለነበር ወይዘሮ የውብዳር ዛሬም እንደ ቀድሟቸው ያን ያህል ይቆያሉ ብዬ አልገመትኩም ነበር ሆኖም እንደ ግምቴ አልሆነም አንድ ጊዜ ሟቹ ባለቤታቸው በላያቸው ላይ ሊላ የጐረቤት ሴት የሚስት ያህል ወደው ስለነበር ወይዘሮ የውብዳር ጣውንታቸውን እንዴት እንደ ደበደቧትና እንዳጠቋት በሞቀ ጉራና ዐልፎ ዐልፎ ሐሰት ባድፈጠፈጠው ፈገግታ ወሬአቸውን ሲጠርቁ ደረስኩ ደግነቱ መሔጃቸው በመድረሱ በብርጭቆ ውስጥ የቀረቻቸውን ከግማሽ በላይ የምትሆን ጠላ ባንድ ትንፋሽ ሸመጠጡዋት አፋቸውን በግራ እጅ መዳፋቸው ጠርገው በዚያች በቆሻሻ መሐረባቸው ደገሟት ከዚያም እናቴን ትክ ብለው እያዩ «እሜትዬ እንግዲህስ ልሒድ ደኅና እደሩ እኔም ብቅ እያልኩ እጠይቃችኋለሁ ፊት የሚሉ ነገር እንዳታሳዩዋት ለገረድ ፊት ማሳየትና መሣቅ ደግ አይደለም ነባር ገረድ ደግሞ አጋላጭ ነው ከእነዚያ ከሾካኮችና መናጢዎች ጋር እየዋለች እንዳትማግጥና ቂጥ እንዳይገጥሙ ይቆዒጧት» አሉ የሴትዮዋ እስከዚያ ጊዜ ድረስ መቆየት በጣም አናድዶኝ ስለ ነበር እነሱ ወዳሉበት ስገባ ማንንም ሰላም አላልኩም ወይዘሮ የውብዳር የሻሻቸውን ሁኔታ በጃቸው ደባብሰው ካረጋገጡ በኋላ ትንሽ ራቅ ብላ መጽሐፍ የምታገላብጠውን የውብነሽን አሻግረው እየተመለከቱ «አንቺ የኔ ልጅ እስኪ ሮጥ በይና ያቺን የዛሬይቱን ገረድ ጥሪልኝ» በማለት በትንሽ የመጠጥ ኃይል በተገፋ ስሜት ጮክ ብለው ተናገሩ የውብነሽ መጽሐፏን እንደ ያዘች በዕቃ ቤት በኩል ወደ ማድ ቤት በሚያስኬደው መንገድ አዲሲቱን ሠራተኛ ለመጥራት ሄደች የሲትዮዋ ቆመው ወሬ መቀጠል እናቴን ቅር ስላሰኛት እሷም ተነሥታ ቆመች ሌላው ቀርቶ የሴትዮዋን ፊት ማየት እንኳ ስላስጠላኝ አንድ ኪሴ ውስጥ የሰነበተ ደብዳቤ አውጥቼ ማንበብ ጀመርኩ የውብነሽና ሠራተኛይቱ ተከታትለው ገቡ እህቴ በወይዘሮ የውብዳር ሳይ የነበራትን ጥላቻ በሚገልጽ ቀጭን ሰላላ ድምፅ «ይቺው መጣች ቅድም ነግረዋት የለም እንዴ። የጨዋ ልጅ በጥላ ይለያ ብለው የናቴን አስተያየት ቀምተው ደመደሙ በፍ ዐበብህይዩዐዐሂሬዞርዮ እኔ ታዲያ ከእናቴ ቀይ ዳማ ፊት ደበብ ያለውን ፊቴን ቀይ መካከኛ ቁመቴን መለሎ ስሱን ከንፈሬን ሞንዳላ እያሉ እየጨማመሩ ሲያሰማምሩኝ ኅፍረት ይሰማኝ ነበር «እነእመይቴ ቤት የሚሸተት ነገር አይጠፋም ብዬ ነው የመጣሁት» ብለው በሚመጡበት ቀን ወይ ከጉሹ ወይ ከቁራሹ አያጡም በአባቴ ፊት ወሬአቸው ሁሉ ባጭሩ ስለሚቀጭ «ከጌቶች ጋር ጨዋታ አፍን ክርክም አድርጎ ነው» ይላሉ ያንን ከእናቴ ጋር ተወርቶ ተወርቶ የቆረፈደ ወሬአቸውን አባቴ ፊት ሲቀጥሉ እንዳጋጣሚ እኔ ወይም የውብነሽ በፊታቸው ካለፍን በድንጋጤ ክው ይሉና ነፋስ እንዳዋከባት ሟፍ ልትጠፋ የተቃረበች ወሬአቸው ነፍስ እንድትዘራ እንደገና ስለ እኔ መልክ ወሬ ይቋጥራሉ አባቴ ግን እሳቸው ባሉት በተቃራኒ «ከትከሻው ሰፋ ብሉ ካፍንጫው ቀጥ ማለቱና ወረሩ ሟቹን ወንድሜን ይመሰላል ሟቹ ታዲያ ዐይኑ ጎላ ጎላ ያለ ነበር ይኸ የቅንድብ ነዶ ብቻ ነው ቁመቱ ግን ያም ልከኛ ነበር ወንድነትና ሱሪ ታዲያ የትም የትም አልነበረችም ይኸ እና ያ ምንና ምን ምን አገናኝቷቸው» ብሎ ስለ እኔ መልክ የሰጠትን አስተያየት ባጭሩ ሲቀጨው ውሸቱ እንደተጋለጠበት ቀጣፊ ኩም ይሳላሉ እናቴ ዘወትር እስከ አጥሩ በር ስለምትሸኛቸው አብራ ወጣች አንድ እጅግ የምፈራው ነገር ከሕሊናዬ ውስጥ ተፍቆ የተወገደልኝ ያህል ደስ አለኝ እናቴ ለምን እንደምትወዳቸው ስትናገር «የቆጡን የባጡን ሲቀበጣጥሩ ደስ ይሉኛል ሥራ የሌለ ቀን ቀን ያማሻሉ ታዲያ ያሉትን ቢሉ አላምናቸውም» ትላለች አባቴ መኝታ ቤት ውስጥ ሆኖ ሲያነብ የቃላቱ ፍሬ ነገር ሳይሆን ድምፁ ብቻ ይሰማልፁ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ የእናቴ ድምፅ ከወደ ዕቃ ቤት በመሰማቱ የውብነሽ ተነሥታ ሄደች እኔም ሄጄ ጋደም አልኩ አንድ እመም ያህል ደኅና እንቅልፍ ከወሰደኝ በኋላ ስነሳ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ፀለፍ ብሷል ዐይኔን እያሻሸሁ ወደ እንግዳ መቀበያው ክፍል ስገባ የክፍሉ አየር ለብ ብሏል እናቴ አንድ አገልግል ሙሉ ጥጥ አቅርባ ትፈለቅቃለችቆ ዐልፎ ዐልፎ ወለሉ ላይ ጥፍጥሬ ይታያል የውብነሽ ከጐኗ ተቀመጣ ሰማያዊ ጨርቅ ስትዘመዝም ድሪቶ የሚጥፍ ድኻ ትመስላለች ከቤቱ መኻል ትንሽ ራቅ ብሎ ዕቃ ቤቱ በር አጠገብ በትልቅ የብረት ምድጃ ላይ አንድ ቀበሌ የከሰል ፍም ተንተርኳልጵ ከእናቴ ጐን ሔጄ እንደተቀመጥኩ ጀምረውት የነበረውን ወሬ እንደ ገና ቀጠሉ «አደራሽን ልጄ» አለች እናቴ በዐይኖቿ ከወደ ዕቃ ቤት በኩል የሚመጣ ሰው እየተጠባበቀችቡ «ከእነዚህ ከሰላቢ ገረዶቻችን ጋር እንዳትገናኝና ክፉ እየነገሩ እንዳያበላሹብን ምከሪያት ያቺም እንዲያ ራሴ ሳይ የወጣችው እንክንክ ስላልናት ነው» ብላ ከመጨረሷ አዲሲቱ ሠራተኛ አነስ ያለች የቡና ት ምጣድና ጀበና ከነማቶቱ ይዛ መጣች ዕቃውን አስቀምጣ እንደ ገና ተመልሳ ሄደች ከፍ ዐበበህይዩዐዐሂሬዞርህዮ ማታ ማታ እጅግም እንግዳ በማይኖርበት ጊዜ እንግዳ መተበያ ክፍ ቡና ማፍላት የተለመደ ነው እንደ ገና ደግሞ ስኒ በረከቦትና በትልቅ ነጭ ማንቆርቆሪያ ውሃ ይዛ መጣች እጆቿን የኋሊት ወስዳ ከመዝጊያው ላይ ለጠፍ ብላ ቆመች የቆመችበትን ምክንያት ያወቀችው እናቴ «የውብነሽ እስኪ ሂጂ ከዚያ ካሮጌው አገልግል ቡና ስጫት» ብላ አዘዘችፁ ትንጂን የአረቄ መርፌ ከጥልፏ ጨርቅ ላይ ሰክታ አስቀመጠችና ወደ ዕቃ ቤት ገባች የቀኝ እግሬን ከግራ እግሬ ላይ ደርቤው ስለ ነበር የተንጠለጠለውን እግሬን ወደ ፊትና ወደ ኋላ እያወዛወዝኩ እመለከተዋለሁ የውብነሽ ቡናውን ይዛ ከተመለሰች በኋላ ሌሉቹ ሴቶች ከወዲያ ወዲህ ይንጐጉዳጉዳሉ ሠራተኛይቱ ቡናውን በውሃ እየፈተገች ታጥብና እጣቢውን አረንጓዴው ጉድጓዳ ሳህን ውስጥ ትደፋዋለች ብረት ምጣዱን ጥዳ መቁላት ጀመረች ቡናውን ከወዲያ ወዲህ ስታምስ የመቁላዬቱና የብረት ምጣዱ ግጭት በክፍሉ ውስጥ መጠነኛ ጉላት ያለው ድምፅ አሰማ ሠራተኛይቱ አጭሩ ዱካ ላይ ተቀምጣ ፊቷን ወደ ምሥራቅ አዙራለች ከሚቆላው ቡና ላይ የሚወጣው ምኡዝ ጢስ ከክፍሉ አየር ጋር ተቀላቅሎ ከወዲያ ወዲህ ሲርመሰመስ ቤቱን ጭጋግ የለበሰ ሜዳ አስመስሉታል የውብነሽ መለስ ብላ ጥልፏን ቀጠለች የእእ ሐሳብ ግን ከሁለቱ መኻል ተነጥሎ በመሔድ ዐይኖቼ የሚመለከቱትና የሚከታተሉት አዲሷን ሠራተኛና በአጠቃላይም ኦኳኋኗን ነበር እናቴና እኅቴ ስለምን ጉዳይ እንደሚያወሩና እንደሚጫወቱ ለመከታተል አልቻልኩም ዐይኔም ቀልቤም ከሠራተኛይቱ አካባቢ ውልፍት ሳይል ቡናው ፈልቶ ወረደ «እስኪ ትንሽ ቁርስ አምጪ ዕጣኑንም አጪሱልን» ብላ እናቴ ስትናገር ከእንቅልፉ እንደ ባነነ ሰው ነቃሁ ፅጣኑ ጨሶ ቡናው ሰክኖ ተቀዳ እናቴ በትንጂ ሳህን ላይ የቀረበችውን የነጭ ጤፍ እንጀራ ጉልበቷ ላይ አድርጋ ከቆራረሰቻት በኋላ በጥቃ ጎረሰች እኔም ደረሰኝ የውብነሽ ቡና ይዛ ወደ መኝታ ቤት በመግባቷ አባቴ እንደማይመጣ አረጋገፕጥኩ እኅቴ ቡና አደለችን አዲስ ሠራተኛ በተቀጠረች ቁጥር ለአንድና ለሁለት ቀን መርዳትና ሥራውን ሁሉ ቀላል ማስመሰል በቤታችን ውስጥ የተለመደ በመሆኑ የየውብነ ከሊጡወጡ ማለት አላስደነቀኝም የአዲሲቷን ሠራተኛ የቡና አፈላል ችሎታ የደረ ሟ አከተምኩ የጠጣሁት ቡና ግን ከሌላው ጊዜ ልዩነት ወይም ሦስት ባት አልነበረውም እንዲያ እንዲያ ስል ጊዜው ተዋገደና ከምሽቱ አለች እ ሆነ። ምን በወጣኝ ምን በደልኩዎት ይቺማ በሽተኛ ናት አልፈልግም» ሳትል በመቅረቷ በጣም ተገረምኩ የውብነሽ አልጋዎቹን አንጥፋ ስትመለስ ልክ አራት ሰዓት ከሩብ ሆነ እንግዳይቱ ሠራተኛ የየውብነሽን መምጣት ስታይ ጠንቀቅ ብላ በንቃት ቆመች ከእናቴ በታች አዛዣ መሆንዋን ማወቋ ነበርቡ የውብነሸ ያን አጠር ብሎ ከርደድ ያለ ጸጉሯን በግራ እጅዋ ይዛ እያሻሸች ከተመለከተችኝ በኋላ «ተነጥፎልሃል መተኛት ትችላለህ» አለችኝ እጅዋን ወደ ኋላ መልሳ ከግድግዳው ጋር ተለጥቃ ወደ ቆመችው ሠራተኛ ዘወር ብላ «አንቺም ዕቃ ቤት ውስጥ ከዚያ ከትልቁ በርሜል አጠገብ አንጥፈሽ ተፒ» ብላ ለማሳየት ወደ ፅቃ ቤት ገባች ሠራተኛይቱ ተከትላ ስትገባ ንፋስ እንደሚያወዛውዛት መቃ ወገቧ ልምጥ ልምጥ ሲል ቀዳዳው ቀሚሷ ከወዲያ ወዲህ ተወናወነ ቁጥጥር ለማድረግ የታዘዝኩ ይመስል ተከትያቸው ገባሁ የውብነሽ ግድግዳው ላይ ወደ ተንጠለጠለው አጉዛ እያመለከተች «ነገና ከነገ ወዲያ ሌላ ምንጣፍ ፈልገን እስከምንሰጥሸ ድረስ ለዛሬው ያን አጐዛ እዚህ ወለሉ ላይ ጣል አድርጊና ተፒ አይዞሽ አትፍሪ ትለምጃለሽ» አለቻት ሠራተኛይቱ አጐዛውን ከተንጠለጠለበት ምስማር ላይ ተንጠራርታ አወረደችው አጐዛው መኻል ላይ ቁልቁል የተሸረከተ የሕፃን ጭንቅላት የሚያሾልክ ትልቅ ቀዳዳ አለ ቀዳዳውን እንዳየሁ አንድ ነገር ትዝ አለኝ የቤታችን ዘበኛ የነበረው ዘለቀ በግ ሲገፍ ሳት ብሎት ቆዳውን በሹል ቢላዋ ስለ ሸረከተው አባቴ በዚያች የተነሣ ከሥራ እንዳባረረው ታወሰኝ ከውሰጣዊ ፍርሃትና ጭንቀት የተነሣ ያ ከሲታ ፊቷ ከመጠን በላይ ጠውልጐ ይብስኑ ሕይወትአልባ መሰለ ን ነ ከፍ ዐበበህይዩዐዐዩሂሬዞርሀዮ «እስኪ ትንሽ አራግፈው» አለች የውብነሽ በፊቷ ላይ ጥርጣሬ እ ገና ሁለት ጊዜ መታ መታ እንዳደረገችው ያንጠለጠለችው አጉዛ አምልጧት ወደቀ አጐዛው ላይ የነበረው አቧራ በመጠኑ ቦነነ ደንግጣ ዛት አ የውብነሸ አቧራውን እየተጸየፈች «እስኪ እንደገና ቀስ ብለሽ መጨ አድርጊው» አለቻት ሠራተኛይቱም ከእኛ ለመራቅ ያህል ወደ ኋላ ፈገግ ሯ በወዙ በኩል ሃሃስት አራት ጊዜ መታታችው ልሙ አቧራ ወርዶ እግሯን አለበሰው ዕቃ ቤቱ በአቧራ ቡናኝ ተሞላ እኅቴ አፍና አፍንጫዋን በቀኝ እጅዋ አፈነች ሠራተኛይቱ የአቧራው መቡነን እኛን የሚያስቆጣን ስለ መሰላት ብናኙን እፍ እያለችና በእጅዋ እያራገበች ለማራት ሞከረችቡ አጐዛውን ከትልቁ በርሜል ሥር ጣል ካደረገችው በኋላ ዱሮ አማከለች የምታነጥፈውን አሮጊ ብርድ ልብስ አጣጥፋ አስተካከለችው ጎንበስ ቀና ባለች ቁቱጥር ጉልበቷ ይንቋቋል የውብነሽ ወደ እኔ ጠጋ ብላ «ለምን ታሳፍራታለህ። » ብዬ ጠየቅኋት መወልወያውን ጨርቅ ጣል አድርጋ መጣች ማስታጠቢያውን አንሥታ በቀጭኗ አንቆረቆረችልኝ ያን ከሩቅ ያየሁትን ጸጉሯን ከፍ ዐበብህይዩዐዕዐሂሬዞርዮ ከቅርበት አስተዋልኩት አንዲት ነቀዝ መሳይ የራስ ቅማል በዞማው ጸጉሯ ላይ ስታዘግም ቆይታ ወዲያው ፍልቅ መሸጐጉጫ አግኝታ ተሸጐጉጠች ልቤ ግራር ፍም ላይ እንደ ወደቀች የጮማ ምታሪ በተመሰቃቀለ ስሜት ሟከከች የአካላቷ ጠረን እጅግም ደስ ሳይለኝ አስታጥባኝ ሄደቸ ቆ ዋል አደር እንዳለች የተሰጣትን ሥራ ሁሉ በጥንቃቄ መሥራት በመቻሏ መላው ቤተሰብ ዴስ ተሰኘ ዋናው ምድብ ሥራዋ ግን የቤተሰቡን ልብሶች ማጠብና የምትችለውን መተኮስ ሲሆን አልጋ ማንጠፍና ቤት መወልወል ተጨማሪ ሥራዋ ነበር ሰው ሁሉ ወደዳት ትሕትናዋና ታዛዥነቷ ለተወዳጅነቷ ዋና ምክንያት ነበሩ ከመዋል ከማደር ከሲታው አካላቷ ሥጋ በመደረቡና ደሟም መለስ በማለቱ በሦስት ወር ውስጥ መለል ብላ የምትታይና ማለፊያ ፈገግታ ያላት አንገተ ሰባራ ወጣት ሆነች ስለ ሠራተኛይቱ አሠራርና አስተያየት የነበረኝ ግምት ሁሉ ከቀን ወደ ቀን ተለወጠ ማንኛውንም ለእኔ የሚያስፈልገኝን ነገር ሁሉ እሷው እየሠራችና እያዘጋጀች እንድታቀርብልኝ ሙሉ ፍቃዴና ፍላጐቴ ሆነ የልብሶቼን መቆሸሸና ያለመቆሸሽ እሷው ራሷ እየተመለከተች የተቻላትን ያህል ማጠብ አንዱ የሥራዋ ክፍል ለመሆን በቃ ከዕለት ወደ ዕለት ትሁት አቀራረቧና ሥራዋ ሁሉ አስደሰተኝ አብዛኛውን ጊዜ እህቴ ኖረችም አልኖረችም ራቴንም ሆነ ምሳየን የምታቀብርልኝ እሷው በመሆኗ ጠባይዋንና ሁኔታዋን በየጊዚው ለማወቅና ለመረዳት ቻልኩ በአማከለች «የእኩል ነኝ ባይነት» ንግግር አንጀቷ አርሮ የነበረው እናቴ እንደ ልብ ታዛዥና አቤት እመት የምትል ሠራተኛ በማግኘቷ ካሰች እያለች ስትጠራት ጥቂት ልደታዎች ፀለፉ ሰው ሁሉ ስሟን ጠይቆ ለማወቅ የፈራ ይመስል በማናውቀው በዋናው ስሟ ሳትጠራ ከስድስት ወራት በላይ ዐለፉ ትልቁም ትንሹም «አንቺ ልጅ» ወይም «አንቺ እንግዳይቱ» እያለ ስለሚሟጠራት የቀድሞ ስሟን የረሳች ወይም ስም የለሽ አስመሰላት እሑድ አራት ሰዓት ገደማ ነበር ቀላል የራስ ምታት ወረር ስላደረገችኝ ከመኝታዬ ላይ ሳልነሣ አረፈድኩ ተነሥቼ የወጣሁ ስለ መሰላት አልጋ ለማነጣጠፍና ክፍሉን ለመጠራረግ በቀስታ እያንጎራጎረች ዘው አለች ቀጥ ብዬ በጀርባዬ ተንጋልዬ ስለ ነበር አልጋው ላይ ሰው ያለ አልመሰላትም በእንጉርጉሮ የምታስኬዳትን ዜማዋን ሳታቋርጥ የብርድ ልብሱን መኻል በእጅዋ ነካችው ለአፍታ ያህል ጸጥ ብዬ ሳዳምጥ ከቆየሁበት ብርድ ልብስ ውስጥ ከመቅጽበት ራሴን ብቅ ሳደርግ በድንጋጤ ፈዝዛ ቆመች አቀርቅራ ጥቂት ዝም ካለች በኋላ እኒ እኮ ወደ ውጪ የወጡ ስለ መሰለኝ ነው የገባሁት» ብላ መሬት መሬቱን ከፍ ዐበበህይዩዐዐሂሬዞርዮ ማየት ተጠለች ድንጋጤዋ እንዲለቃትና ፍርሃቷ እንዲወገድላት ለጊዜው በዚያች ሰዓት የማያስፈልገኝን «እስኪ ሂጂና ለፊቴ ውሃ አታ ብዬ አዘዝኳት እንዳቀረቀረች ወጣችር የውስጥ ቁምጣዬን እንዳጠለ ትና ኣሉ እጀ ጉርድ የውስጥ ጥብቆ እንደለበስኩ ብርድ ልብሱን ወደ ግርጌ ሸብልዬ ነጭ ደረብኩና አልጋዬ ጫፍ ሳይ ዐረፍ አልኩ ለብ ያለ ውሃ በንጹህ ኣፌ ማንቆርቆሪያ ይዛ ተመለሰች በግራ እጅዋ የያዘችው ቀለሙ የተላላጠ አሮጌ ነጭ ሳህን ዐልፎ ዐልፎ የተላከከና የማይለቅ እድፍ ነበረበት ጋቢውን ከላዬ ላይ ገፍፌ አልጋው ላይ አኖርኩት ማንቆርቆሪያውን እንዳንጠለጠለችና ሳህኑን እንደ ዘረጋች ፊቷን ወደ ጐን አዙራ ቆመች ራቁቴን የቆምኩ ስለ መሰላትና አለማፈሬም ስላስደነቃት የተገላቢጦች እሷ ማፈሯ ነበር በቤታችን ውስጥ ሰው ባለመኖሩ በሩን ዘጋሁት አሁንም ፊቷ ወደ ተዘጋው በር እንደ ዞረ ከመጠን በላይ አቀርቅራና በሙሉ ዓይኗ ሳታየኝ አስታጠበችኝ ያንቆረቆረችልኝ ውሃ አወራረድ እስከ መጨረሻ ሳይለወጥ ተንቀረቆረች አፉን ለመጉመጥመጥ እንደ ፈለገ ሰው ጣቶቼን ቀልብሼ መዳፌን ውሃ ለማቆር እስኪችል አጉደጉድኩት ውሃ እንድታንቆረቁርልኝ እጄን ዘረጋሁ በዝግታ አንቆርቁራ ሞሳችልኝ አቀርቅራ ስታይ በሳሀኑ ውስጥ የሚገኙትን የሳሙና አረፋዎች የምትቆጥር ትመስል ነበርነ ጸጉሯ በሻሽ ባለመሸፈኑ በእጄ ላይ ያቆርኩትን ውሃ በዝግታ ጸጉሯ ላይ እንጠባጠብኩት ምንም እንኳ ውሃ እንዳፈሰስኩባት ወዲያውኑ ቢሰማትም ቀና ብላ አሳየችኝም ቆየት ብላ ግን ራሷን እየነቀነቀች «እችክእችክእችክ» ብላ ዝም አለች ነገር ግን ባፍንጫዋ በኩል የተሰማችው ለዛማ ቀጭን የሣቅ ድምፅ መሣቋን አሳወቀችባት ውሃው በግንባሯ በኩል አኳልሞ ቁልቁል ወረደና ወለሉ ላይ ተንጠባጠበ የፈገገውን ጠይም ፊቷን ለመመልከት በጣም ካጎነበስኩ በኋላ አንገቴን ወደ ጎን ቆልምሜና ፊቴን ጋደል አድርጌ አሻቅቤ በማየት የፈገግታዋን መጠን ለካሁ «ስምሽ ማን ነው። » ብዬ ጠየቅኋትነ ጠይም ፊቷ በፈገግታ ወገግ በማለቱ በመስከረም ወር ቡቃያ ላይ ብርሃኗን የፈነጠቀች የጧት ፀሐይ መሰለች ከፍ ዐበበህይዩዐዐሂሬዞርዮ ፈገግታዋ ሳይቀንስ ከንፈሯ ተከፈተ የልቦናዋን እንጃ አፏን ግን ዝምታ ገታው ትንሽ ዘግየት ብላ ግን «ብቻ» ብላ ዝም አለች ብቻ በማለት የገታችው ሐሳቧ ግን አንጎሌ ውስጥ አዲስ የሃሳብ ቦይ ቀደደ ከመቼውም ጊዜ ይበልጥ የወዲያነሽን አስተካክዬ ለማየት ምቹ ሥፍራና ጊዜ በማግኘቴ በጣም ደስ አለኝ ምንም እንኳ በዚያች ሰዓትና አካባቢ ሰው አለመኖሩን አሳምሬ ባውቅም በፍርሃትና በጥርጣሬ ዙሪያውን ቃኘሁት የውስጣዊ ስሜቴ እሳተ ገሞራ ናጠኝ አድፍጣ አይጥ ስትጠባበቅ እንደ ቆየች ድመት ዘልዬ አንገቷ ላይ ተጠመጠምኩ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ግን ከእንቅልፉ እንደ ባነነ ሰው ወደ ትክክለኛው የውን ዓለም ስመለስ አልጋዬ ላይ በግንባሬ ተደፍቼ ነበር ማንም አጠገቤ አልነበረም የወዲያነሽ እንዴት እንደ ሄደችና እንዴት እንደ ለቀቅኋት አልታወቀኝም አልጋው ጫፍ ላይ የነበረው ደመወዚ ተበትኖ አገኘሁት ገንዘቡን እንደገና ቆጥሬ ኮት ኪሴ ውስጥ ከተትኩ ቀደም ሲል በፈጸምኩት ድርጊት ውስጣዊ ኃፍረት ተሰማኝ መጠኑን የሳተ አካላዊ የስሜት ጥማት እንጂ አንዳችም እርካታ ሳላገኝ ቀረሁ ልብሴን በማወላልቅበት ጊዜ አቋቋሟና አነጋገሯ የዐይኖቿ ማራኪ ውበትና የአንገቷ አሰባበር በተለይም ከናፍሯ ከፊቴ መጥቶ ተደቀነ በየዕለቱ ስለ እርሷ ማውጣትና ማውረድ መጨነቅና ማሰላሰል ጀመርኩ አዲስ የሕይወት መስታወት ከፊት ለፊታ ታየኝ ጋደም እንዳልኩ «እኔና እሷ እኮ እኩል ነን የሰው ልጅነት ሚዛናዊ እኩልነታችንና የተፈጥሮ ክብራችን አይላላቅም ከእንግዲህ ወዲህ እሷን እንደ በታቼና እንደ ተዋራጅ መቁጠር የለብኝም» እያልኩ ልዩ ልዩ ምኞቶችንና በዐላማ ላይ የተመሠረቱ ተስፋዎችን አንጎሌ ውስጥ ሸቅሽቄ ጥቂት ሰዓት አሳለፍኩ በማግሥቱ ሰባት ሰዓት ተኩል ገደማ ላይ ለምሳ ወደ ቤት ስገባ ልብስ ስታጥብ ደረስኩ መክረሚያዋን ቀና ብላ እንኳን አይታኝ አታውቅም ነበር እኔም እንደ ዘበት ነበር አልፌያት የምገባው በእጅዋ ላይ የነበረውን የሳሙና አረፋ እየፈነጠቀች ኃፍረት በሚያሳድዳት ፈገግታ አይታኝ ሥራዋን ቀጠለች ምላሴ የተቋጠረች ወይም ከላንቃዬ ጋር የተላከከች ይመስል «እንደምን ዋልሽ። » ብዬ ጠየቅኋት የእነርሱን መኖርና አለመኖር የሚያስጠይቅ ምንም ምክንያት አልነበረኝም የመጠየቂያዬን ምክንያት አንጠርጥሬ ባላውቅም ወደ የወዲያነሽ እያዳፋ የወሰደኝ በውስጤ የተቀጣጠለው የወጣትነት ነዲድ መሆኑ ገና እሷን ማነጋገር ስጀምር ገባኝ ምንም እንኳ ባለፉት ወራት በልዩ ልዩ ጊዜ ዘና ብላ ስታወራ ብሰማትም አሁን ግን ልዩ ደስታ የሚሰጥ መስሎ ታየኝ «አንቺም በዚያው ወደ ትምህርትሽ ትሄጃለሽ ነይ አብረን እንሒድ ብለው አሁን አንቱ ልትመጡ አቅራቢያ ወጣ አሉ» ብላ በሚገመጥ ፈገግታና ሕይወት በሚያረሰርስ ሁናቴ እጅዋ አረፋው ውስጥ እንደ ተነከረ መለሰችልኝ ምላሴ ተሳስራ እምቢ ባትለኝ ኖሮ ባያሊው ለማውራት አስቤ ነበር ሆኖም በኃፍረት ከተለጐመ አንደበት ጋር የደረግ ጊዜያዊ ግብግብ ከባድ በመሆኑ ዝምታዬ አይሎ ፀጥ አሰኘነ ደመወዚ ከእኔ ጋር ውሉ በማደሩ ከኪሴ አውጥቼ «እንቺ» አልኳት ትኩር ብላ አይታ ተቀበለችኝ ስንት እንደ ሰጠኋት እንኳ ሳትቆጥር በደረቷ በኩል ወደ ቀሚሷ ጉንፍ ለቀቀችው ከዚያም ቀጥ ብላ ሰትቆም በእጅዋ ላይ የነበሩት የሳሙና አረፋዎች በፀሐይዋ ብርሃን የቀስተ ደመና ቀለማት ኀብር እያሳዩ ተራ በተራ ፈነዱ በአእምሮዬ ውስጥ ወዲያው እየተረዝሩና በሐሳብ ምጥ እየተወለዱ የሚፈነዱትን የፍቅር አረፋዎችና የመውደድ ትርኢቶች ግን በገሃድ ማየት አልቻልኩም አይቼ ሳልጠግባት ተለይቻት ሄድኩ በሳምንቱ ከየውብነሽ ጋር ወደ ገበያ ወጥታ አዲስ ልብስ አሠፍታና ሌሎች ነገሮችም ገዝታ መጣች ያ ውብ ጸጉሯ በአዲስ ቡናማ ሻሽ ሸብ ተደርጎ ዘንከት ዘንከት ስትል እንደ ማለዳ የአበባ ላይ ጤዛ የወጣትነት ፀይኑን ማረከችው በእንግድነትም ይሁን በሌላ ጉዳይ ሰዎች ወደ ቤት መጥተው በሚያወሩበትና በሚጫወቱበት ጊዜ አንድ ለቃ ለማቀበልም ይሁን ወይም ሉ ከፍ ዐበበህይዩዐዐሂሬዞርህዮ ነገር ለማቅረብ ስትመላለስ ሰዎች ባይናቸው እንኳ ሲከታተሏት ካየሁ ውስጤ በቅናት በግኖ አንጀቴ ያርር ነበር አይተው የሚጨርሷት እንጂ እንደ ውብ ኮከብ ከሩቁ ተመልክተው የሚተዋት ስለማይመስለኝ በንዴት እተክናለሁ በባዶ የቅናት ስሜት እርር ድብን እያልኩ ቅናቴን ለመሰወር ያለማቋረጥ ተሠቃየሁ በጣም ልዩ የሆነብኝ ግን የገዛ አባቴ እንኳ እያሞጋገሰ ሲጠራትና እንደ ስንዴ ቡቃያ ደስ እያለችው በአረጋዊ ፈገግታ ሲመለከታት በምሰማና በማይበት ጊዜ የቅናቴ ጥርቅም ቆመጡን ይዞ አናት አናቴን ይተረትረኛል ዐይን እንዳይጥልባት እና ምናልባትም ሁኔታው ከዚያ እንዳያልፍ ለማድረግ የምችልበትን ዘዴ ሌት ተቀን ማውጠንጠን ጀመርኩ ለጊዜውም ቢሆን የአባቴ ዐይኖች በፍትወት ተነድፈው በሥጋዊ አምሮት ሳይጠመዱ አልቀሩም ሆኖም በምንም ይሁን በምን ከአባቴ ጋር ተሽቀዳድሜ እና ተፎካክሬ ድል ማድረግ እንዳለብኝ ወዲያው ገባኝ ፍቅራዊ ፍላጐቴን ከግቡ ለማድረስ ውስጣዊ ብርታትና ከተደቆሰው ወኔዬ ውስጥ የተወለደው አዲሱ እልሄ በልዩ ኃይል ወደፊት ገፋፋኝ ጥንካሬው ገና ወደፊት ሊለይለት ነው አንድ ቀን ማታ እንግዳ መቀበያ ክፍል ውስጥ እንደተሰበሰብን ቡና ተፈላ የወዲያነሽ ቡና ለመስጠትና ስኒ ለመሰብሰብ ከወዲያ ወዲህ ትመላለስ ነበር የእኔና የአባቴ ዐይኖች የወዲያነሽ ዘንድ እየደረሱ ሲመለሱ ካንድም ሁለት ሦስት ጊዜ ተጋጩ በዚያች ሰዓት «ለምን ታያታለህ። የመጣው ይምጣ እንጂ የማደርገውን ዐውቃለሁ እኔ ጌታነሀ ትርክርክሽን ነው የማወጣው» ብዬ አፍጥጨባት ተመለስኩ ክፉኛ ክው ብሳ ነበር በስውርና በግልጽ መቆጣጠሬን ቀጠልኩ የወዲያነሸ ከእኔ ጋር ምንም ዐይነት ፍቅራዊ ስሜትና ዝንባሌ አልነበራትም ስለሆነም ስለ ግንኙነታችን የምታደርገው አንዳችም ጥረት አልነበረም ይህም ሊሆን የቻለው «ሊያታልለኝና የምመልስለትን ለማወቅ ፈልጎ ነው» ብላ እንደሆነ እያደር ተገለጸልኝ «ከዘበኛው ጋር ስትዳሪና ስትላፊ አይቼሻለሁ» ብዬ ከገሠጾኳትና ከተንደራራሁባት ወዲህ ግን ወይ በፍርሃት አለበለዚያም በውስሟ ተሰዉሮ በነበረ ለጋ ውዴታ ምክንያት እርሱን ችላ ብላ ወደ እኔ መለስ አለች ሆኖም በቀድሞው አንገተ ሰባራነቷ ላይ በፍርሃትና በበታችነት ስሜት በመጠመዷ የዝቅተኝነት ጭንቀት አጠቃት ከፍ ዐበብህይዩዐዕዐሂሬዞርዮ ምዕራፍ ኛ አንድ ቀን ማታ ከእኔና ከእርሷ በስተቀር መላው ቤተሰብ ከላይ ታች በተኛበት ወቅት ኮቴዬን ሳላሰማ ከመኝታ ቤቴ አስልቼ ወጣሁ እስከ ዕቃ ቤት ውስጥ ወዳለው ወደ የወዲያነሽ መኝታ ክፍል ለመሄድ እንግዳ መቀበያ ክፍል ውስጥ ስደርስ ከበሩ አጠገብ ቆማ አየኋት የተከፈተውን የፅቃ ቤት መዝጊያ ተደግፋ ቆማለች አንዲት አራት ማዕዘን መስተዋት በግራ እጅዋ ይዛ በመስታወቱ ውስጥ ከምታየው ከሌላዋ ነፍስ አልባ «እርሷ» ጋር ፈገግ እያለች ትሥቃለችፁ ቀና ብላ በድንጋጤ ካየችኝ በኋላ በምን ይለኝ ኃፍረት በእጅዋ የያዘቻትን መስታወት ከቀኝ እጅ ብብቷ ውስጥ አጣብቃ ይዛ አቀርቅራ ቆመች እግሬ ላይ መጫሚያ ባለመኖሩ በለስላሳው እግሬ ያደረግሁት እርዎጃ በሥጋጃ ላይ የምትራመድ የድመት አካሔድ ሆኖ ነበር አጠገቧ ደርሼ ቆም ሰል ወደ ጎን ሸረር አለች ገፋፍቶ ያስወጣኝ ድፍረት እንዴ ቅቤ ቀለጠ ሰውነቴ በኃፍረት ተተብትቦ ግድግዳውን ተደግፌ ቆምኩ አወጣጤ ግን ግድግዳ ተደግፌ ለመቆም አልነበረም «ትሰድበኝና አጉል ታዋርደኝ ይሆን» እያልኩ በፍራቻ ስሜት ውስጥ ከቆየሁ በኋላ «እስካሁን ምን ታደርጊያለሽ የወዲያነሽ። «ገረድ» ጋር ይህን መሰሉን ግንኙነት ይፈጽማል ብላ አልጠረጠረችም ከሁሉም በላይ የጠቀመኝና ከመሳቀቅም ያዳነኝ ግን «በማንኛውም ጊዜ ቢሆን ቤተሰቦቼ ባሉበት አካባቢ ሁሉ እንኳንስ ፈገግ ማለትና ቀና ብለሽ እንዳታይኝ» ብዬ መክሬያት ስለ ነበር ቃሌን አክብራ በፈቃደኝነቷ መዝለቋ ነበር ጊዜው እየጨመረ በሄደ ቁጥር የሁለታችን ፅኑ ፍቅራዊ ግንኙነት እየሰፋ መጉልመሱን ቀጠለ ሰው ከሌለና ቤተሰቦቼ ራቅ ወዳለ ሥፍራ መሄዳቸው ከተረጋገጠ መኝታ ቤት ድረስ ቀጥ ብላ ትመጣና ያለ አንዳች ፍርሃት ተጫውታ መሄድን ተላመደችው አበባና ንብ ሆንን ተጣጣምን በልቤ ውስጥ የፍቅር እውነተኛ ቡቃያ በቀለ የቡቓያውም የሕይወት መስኖ የሚፈልቀው ከየሠዲያነሽ የፍቅር ምንጭ ሆነ አንድ ነገር በማበላሸቷም ይሆን ወይም በመስበሯ እናቴ ስትቆጣትና ግልፍ ብሏት ስትገሥጻት በማይና በምሰማበት ጊዜ ሁሉ ግልጽ ባልሆነ የአነጋገር ዘዴ እየተጠቀምኩ የውክልና ያህል ጥብቅና እቆምላት ጀመር ከፍ ዐበበህይዩዐዕዐሂዞርዮ ምዕራፍ የዕለቷ ፀሐይ የምዕራቡን አድማስ ነክታለች አካባ መጋረጃ ሊጋረድ ጥቂት ደቂቃዎች ብቻ ቀርተዋል አትር ሐ ማማ በመዘዋወር ላይ እንዳለሁ ከመጠያየም ዐልፎ ለዐይን ያዘ ያው ምክንያት ወደ ቤት ገብቼ መስኮት አጠገብ እንደ ተቀመጥኩ የምሽቱ ከዋክብት ብቅ ብነ ማለት ጀመሩ ከዋክብቱም ትልቁ በትልቅነቱ ሲንቦለቦል ትንጂም በዚ ራ በመጠኗ ትንተገተጋለችፁ ከወደ ሰሜን ፈጣንና ቀዝቃዛ ንፋስ እየተዥጎደጎደ ይነፍሳል የተመሳሳዮቹ ዛፎች ቅርንጫፎች እርስ በእርሳቸው እየተሻሹ የትርምስ ልፊያ ይዘዋል መታደል ነው እነርሱ ዘንድ ፍርሃት ይሉኝታ የለ ንፋሱ ለዘብ ጠንከር እያለ ስለሚነፍስ ጸጥታና ውካታ ትንቅንቅ የገጠሙ መሰለ ከሩቅና ከቅርብ የሚታዩት ዛፎች በጨለማ ጥልቅ ውቅያኖስ ተወጠው እንደ ወራቢ ይወዛወዛሉ በጨለማው ውስጥ የሚንዣቀዣዥቀው የከዋክብት ብርሃን በፅዕፅዋቱ መጠንና ቅርፅ ላይ ልዩ ኅብራዊ ትርኢት ሥሏልነ ስሜቴ ሰለ ተመሰቃቀለ ተንቆራጠጥኩ ከመኝታ ቤት ወጥቼ እንግዳ መቀበያ ክፍል ገባሁ የወዲያነሽና የውብነሽ ራት ለማቅረብ ተፍ ተፍ ይላሉ የወዲያነሽ የእሀቴን የአረማመድና አንዳንድ የሁኔታ ቄንጦች በመጠኑ አስተውላ በመቅሰሟ ማራኪነቷ በጣም ጎላ ከራት በኋላ እንደገና ተመልሼ መኝታ ቤት ገባሁ ከያዝኩት መጽሐፍና ላይ ገና አምስት ገጽ ያህል እንዳነበብኩ በሩ በዝግታ ተከፈተ የወዲያነሽ በእርጋታ ከገባች በኋላ ከትራስጌዬ አጠገብ ሁለት ነጫጭ ጠርሙሶች ይዛ ወጣች ደረጃዎቹን ወርዳ ስትጨርስ በመስኮቱ በኩል ብቅ ብዩ አየኋት በሦስት ትልቅ ኮባዎች ከተከበበው ውሃ አጠገብ እንደ ደረሰች ጉንበስ ብላ አንዱን ጠርሙስ አስቀመጠችው የያዝኳትን የቀትር ጨለማ እልባት አድርጌባት እንደ ዘበት ወጣሁ። እያለ ሲጋብዝና ሲሯሯጥ በመዋሉ እናቴም በፈናዋ የግል እንግዶችዋንና እንዲሁም ሌላዉን ሁሉ ስታስተናብርና ከወዲሆ ወዲህ ስትባዝን በመጥሏ የማታ ማታ ሁለቱም በድካም ዝለው ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ተኙ የውብነሽም ከግማሽ ሰዓት በኋላ ተከተለች ቀደም ሲል ከሦስት ወራት በፊት እናቴ በወዲያነሽ ታዛዥነትና መልካም ጠባይ ተደስታ ለብዙ ጊዜ ምድር ቤት ውስጥ ተገትሮ የኖረ አንድ አሮጌ የብረት አልጋ ሰጥታት ነበር እኔም ይህንን ስጦታ አስታክኬ አሮጌ ፍራሼን ጨመርኩላት የአቦ ፅለት ማታ ግን ከገጠር የመጡ ጭሰኛ ሽማግሴ በየወዲያነሸሽሸ አል ላይ እንዲተኙ ተደረገ አባቴ ስለ እርሳቸው ሲናገር «ታማኝ ሰው ናቸው ምርት ሲሠፍሩ እፍኝ የሰው ገንሆብ አይፈልጉም ቀኝ እጄ ናቸው» ይሳል የወዲያነሸ በድካም የዛለ ሰውነቷን የምታሳርፍበት ምቹ ጥግ አጣች የእኔን ልዩ እርዳታ ለማግኘት ዐይኖቿ በዐይኔ ዙሪያ ተንከራተቱ አፍ አውጥታ ለመናገር ኃፍረት ስለ ተጫናት ግድግዳውን ተደግፋ መቆም አበዛች እንደኢር አንግዳ መተበያው ክፍልና በአካባቢው ሰው አለ መኖሩን አረጋገጥኩ በትድሚያ የመኝታ ቤቴን መብራት አጠፋሁ እና ዕቃ ቤቱ በር በገዩ ዐዕበህህሀዩፀዕዐዐዚኗሬዞኮርዮ አጠገብ አንገቷን ሰበር አድርጋ የቆመችውን የወዲያነሽ «ነይ አሁን ሰጊዚው እዚያ ተሺ» ብዬ በክንዷ ስቢያት ገባሁ በሩን በሚገባ ከዘጋሁት ሎ መብራቱን አበራሁት «አይዞሽ አትፍሪ እዚህ እኔ አልጋ ሳይ ወጥተሽ ተኙፒ ስንገባ ማገኮ አላየ» ብዬ እየተርበተበትኩ በሩን ዘግቼባት ውልቅ አልኩ በድንኳኑና በምድረግቢው ውስጥ ግማሽ ሰዓት ያህል ከተዘዋወርኩ በኋላ አንዳች አካላዊ ኃይል እየገፈተረና እያፍነከነከ ወደ መኝታ ቤቴ ወሰደኝ ሰውነቷ በሥራ ድካም በመቀጥቀጡ አንቀላፍታ ስለ ነበር ከደረቷ በላይ ገልጩ አየኋት ዘና ብላ በጀርባዋ በመተኛቷ እንቅስቃሴው የሰከነ ውበት ረቦባታል የአካላቴን ኃይለኛ ሰደድ ለመቀነስ የተከደኑ ዐይኖችዋን እና የተገጠሙ ከንፈሮቿን ዳበስኳቸው በወዲያነሽ ልብ ውስጥ ልዩ የሆነ የመኖሪያ ዓለም አሰስኩ አንድ ራሴን ለመቆጣጠርና ለመግታት ያልቻልኩበት የነዲድና የአካላዊ ውጥረት ቅዕበት ደረሰ በሰተራስጌ በኩል አልጋው ጫፍ ላይ ዐረና ሰል ነቃች ዐይኖቿ በፍቅር ቦግታ ልባዊ መስተንግዶ አደረጉልኝ ወዲያው ፊቷን አዙራ ሆድና ጉልበቷን አጣብቃ በፍርሃት እየተንቀረቀበች ተኛች። የሌሊቱን ቀዝቃዛ አየር አርገበገብኩላት ድካሟን አቓቃልዬ ብርታት ልሰጣት ባለመቻሌ በንዴት ተከንኩ ያም ሆነ ይህ አንዴ ለተፈጸመ ነገር ሌላ አዲስ ፈጻሜ የለውምና እንደገና መብራቱን አጥፍቼ ከጐኗ ጋደም አልኩ በደረቷ ተደፍታ ለጥ አለች ከእንቅልፌ ሰነቃ ከሌለቱ ዐሥር ሰዓት ነበር በደማቁ የመብራት ብርሃን በጥቃት የፈዘዘ ውበቷን አየሁትኔ መኝታችን ተበክሏል የየወዲያነሽ ማራኪ ዐይኖች ተንገርበዋል መብራቱን አጥፍቼ እንደገና ጋደም አልኩ ሕልም መሰል ቅዝቶች እየረከረኩኝ ፀዐለፉ ዳግመኛ ስነቃ ዐሥራ አንድ ሰዓት ከሃያ ነበር የጭንቀትና የፍርሃት ናዳዎች አንጎሌ ውስጥ እየጓኑና እየተውዘገዘጉ ሰላም ጀሚርና ልብሴን ለበስኩ የመኝታ ክፍሌን መስኮት ከፍቼ አሻግሬ ማየት የሣ የማለዳዋ ፀሐይ ልትወጣ ጥቂት ደቂቃዎች ብቻ ቀርተዋል ከሩቅ በብርት ሄ ምሥራቃዊ አድማስ ያልያዘ ግሸርጥ መስሏል ጎህ ቀደደ ሰማዩ ግቢውን መታሮች ተሽነቨሸነ ጋቢዬን ደርቤና የመስኮቱን ደፍ ተደግፌ የምድረ የጨለማና የንጋት ውጋገን የመጨረሻ ግፊትና የተተከለውን ድንኳን ከፍ ዐበበህይዩዐዕዐሂዞርዮ በዐይነችላ አየሁት ወገገ የማለዳው ቀዝቃዛ አየር አካባቢውን የእኔም አንጐል በልዩ ልዩ ሐሳብ ተፈተሽ በዝግታ ሲያስስ የድግሱ አሳላፊዎችና አስተናባሪዎች እንዲሁም እንግዶች ከመነሣታቸዉ በፊት የወዲያነሽ መውጣት ስላለባት አልጋው ጫፍ ሳይ ተቀመጥኩ ግራ እጄን አሾልኬ ርኅራጌ ባጀበው ሁኔታ አንገትና ደረቷን ዳበስኩኬ እውነትም ጥሩ መላ ኖሮ ሳትደነግጥ ነቃች ገለጥ ስትል ዐይን ለዐይን በመጋጨታችን ዐይኖቿበኃፍረት ተሰበሩና ተሸፋፈነች የተፈጸመው ሁሉ መታየትም ሆነ መሰማት ስለሌለበት በስጋት ተቅበጠበጥኩ ከወላጆቼ በኩል እጅግ ከፍ ያለ «የውርደትና የቅሌት» ዶፍ ቃላት እንደሚደርስብኝ ዐውቃለሁ እሷም ባልታሰበ የመከራ ውርጂብኝ እንዳትጉዳ በማሰብ «እስኪ እንደ ምንም ብለሽ ቀና በዬና ተነሽ» ብዬ ትሕትና ባልተለየው አኳኋት ጠየቅኋት ፈገግ ብላ ቀና ስትል ልቤ በደስታ ተለጠጠች የደቂቃዎቹ መደራረብና መተካካት ሙሉ ንጋትን አስከተለ የአፍንጫዋን ጫፍ በጣቴ እያነቃነቅሁ «ከእኔ ጋር ተኝተሽ ማደርሽ እንዳይታወቅና እንዳይሰማ ሰው ሁሉ አንዳንድ እያለ ከመነሣቱ በፊት ሹልክ ብለሽ ሒጂ» ብዬ ግዴታ የተቀላቀለበትን ንግግሬን አሰማኋት ምንም እንኳ ተኝታ ለማርፈድ እንደማትችል ብታውቅም ለጊዜው ፊቷ በኃዘን ቅጭም አለ ዐይኖቿ ቀዘዙ የሐሳብ ጋሬጣ ጠቀጠቃት ልብሷን ለባብሳና ጸጉሯን እንደ ነገሩ ጎንጉና ከፊት ለፊቴ ቆመች ሥቃይዋ አንጀቴን አላወሰው እንደ ሰረቀ ሰው ተሸሸጋ እና ሹክክ ብላ ማንም ሳያይና ሳይሰማ ወጥታ ሔደች ያደረግሁት ድርጊት አስጸያፊና የግድ የለበሽነት አሠቃቂ ተግባር እንደሆነ ገባኝ በፍቅር ስም የተፈፀመ ወንጀል የእኔ ነገር ግመል ሠርቆ አጎንብሶ ሆነ ሆኖም ግብየለሽ ጸጸት ከተቃወሰ ሕሊና የሚፈልቅ የልቦና እድፍ በመሆኑ በብስጭት ታጥቦ አይጠራምና ድርጊቴ ክፉ አፉን እንደ ከፈተ ቀረ ራሴን ከሐሳብ ወጥመድ ነፃ ሳላወጣ ከግራም ከቀኝም ከደጅም ከቤትም የሰው ድምፅ ተሰማ አንድ ሰዓት ተኩል ላይ ከሰው ጋር ተደባለቅሁ ወዲያ ወዲህ አላልኩም ከመኝታ ቤቴ ፊት ለፊት እንግዳ መቀበያው ክፍል ውስጥ ጉብ አልኩ በየወዲያነሸ ልብ ውስጥ አንጸባራቂ እምነት በማስቀመጤ ትነግርብኝ ይሆን። ይህም የሁለቱ መግባባትና መፋቀተር በእናቴና በየ መካከል የነበረውን ተራ ግንኙነት ኮላው ብዩ ዕህሀይዩዐዕዐሂሬዞሀሾ የየወዲያነሽ ሕይወትና ኑሮ ሌላው የሕይወቴ ገጽ ታ በመሆኑ ብስጭቷና የኑሮዋ ሽክረት ይቆረቁረኛል ከትምህርት ቤትና ከጻያም ውጭ ጥቂት ሴቶች ዐውቅ ነበር ዐልፎ ዐልፎም አንድና ሁለቱን የወደድኩበት ጊዜ ነበር የወዲያነሽን ካፈቀርኩ በኋላ ግን አኳኋኔ ሁሉ ከቀድሞው የተለየ ሆነ ስለ ቀድሞዎቹ የነበረኝ ስሜት ሁሉ ተራ ትዝታ ሆነ ያጋጣሚ ጉዳይ ሆኖ ያጋጠሙኝ ሴቶች ወረተኞች ስለ ነበሩ ግንኙነታችን ሁሉ ውሎ ሲያድር የተቀጠፈ አበባ ውበት ሆኖ ቀረ ይህም በመሆኑ ስሜቴ ተገማሽሮ የፍቅርን ልዩ ለዛ ያሞገስኩበት ቀን አይታወሰኝም ከየወዲያነሸ ጋር ያለኝ ምዑዝ ፍቅር ግን ልዩና ጠንካራ በመሆኑ ሌሎቹን ሁሉ ደመሰሳቸው የእርሷም በቤታችን ውስጥ ሠራተኛ መሆን ቅንጣት ታህል ቅር አላሠኘኝም አንዳንድ ጊዜ ያቺ በውስጤ የምትፍለከለከዋ ጤዛ የምታህል ወኔዬ ድንገት በምትገነፍልበት ጊዜ «ከዛሬ ጀምሮ ከትክክለኛ አመለካከት ውጭ የሆነውን አስተሳሰብ ለመቋቋምና ለመበረቃቀስ ቆራጩ እነሣለሁ በየወዲያነሽ የተነሣ ምንም ዐይነት መጥፎ ሁኔታና አደጋ ቢደርስብኝ ግንባሬን አላጥፍም «ከእንግዲህ ወዲያ የትልቅ ሰው ልጅ አጥንተ ጥሩ እና ደመ ንጹሕ በሚለው ከንቱ አሮጌ እምነት በጭራሽ አላምንም በእኔና በእርሷ መካከል የኑሮ ደረጃ ሀብታምና ድሃ ሆኖ የመወለድ ልዩነት እንጂ በተፈጥሮ ሰዉነት መበላለጥ ስለ ሌለ እስከ ዘለቄታው ከእርሷ ጋር መኖር እችላለሁ «የአስተሳሰባችን ያለ መቀራረብ የሚያስከትለውም ችግር እንዲወገድ የጋራ ጥረት ማድረግ ይቻላል እኔና እርሷ በሰውነታችን ፍፁም እኩል መሆናችንን እኔዉ ለእኔ ማረጋገጥና ማሳወቅ ይኖርብኛል» እያልኩ በሐሳብ ሽቅብ እመጥቅና እንደገና ደግሞ ቁልቁል ወርጄ ዘጭ እላለሁ በሐሳብ ሠረገላ ሳይ ተቀምጩ የሐሳብ ልጓም ስስብና ስለቅ አያሌ ቀናት ዐለፉ እናቴ ከራት በኋላ የተፈላውን ቡና እንዳከተመች ከተቀመጠችበት ትንቡኬ ወንበር ላይ በዝግታ ተነሥታ ከደረቷ ውስጥ የተቋጠረ መሐረብ አወጣች ቁም ነገረኛነትን ለመግለጽ በሚወተረተሩ ቃላት ለመናገር ፊቷን ፈገግታ እየነሣች «የድሃ ጉልበት ጥሩ አይደለም ልጄ። » አሠኝቶ ዝም አሠኘው ዝም ብዬ ማዳመጥ ፀጥ ብዬ በሐሳብ በትር መደብደብ ስለ መሰለኝ በውስጤ ያለውን ምክንያትና ሐሳብ ሁሉ ዘክዝኬ ለማቅረብ ተነሣሁ «አይ እንግዲህስ ሳይበቃህ አልቀረም» ብዬ በመጀመር «ምስጢሬን ያንዶለዶልኩልህና ሐሳቤን ያካፈልኩህ እውነተኛ ጓደኝነት ጠንካራ የሕሊና ግንኙነት ድልድይ በመሆኑ ነው ብሳሳትም ባልሳሳትም ባጠፋም ባላጠፋም የአንተ ሐቀኛ አቋም የእእ የሕይወት ምስክር ነው ያሰብኩትንና የወጠንኩትን የቸገረኝንና ያጋጠመኝን ሁሉ ካላወየሁህማ የጓደኝነታችን ጥልቅ ትርጉምና መሠረቱ ምንድን ነፁ ሳልንገዳገድና ፊት ለፊቴ ሳይጨግግ ልራመድና ልመለከትበት የሚያስችለኝን የአስተያየት መላ በማቅረብ ወደ ተደላደለ አካባቢ አዝልቀኝ እንጂ መሳሳቴንማ እኔም ራሴ ቀደም ብዬ ተረድቸዋለሁ» በማለት ጨረሰኩ ትኩር ብሎ አይቶኝ አቀረቀረና «ብሳሳትም ባልሳሳትም ማለት አትችልም አዎ ጓደኝነት የሁለት ሰዎች መገናኛ የሕሊና ጋብቻ ናት ብሏል አንድ የፈረንሳይ ምሁር ብሎ ጀመረና ሙሉ ልቦናህ ጭምር እንጂ ሥጋዊ አካልህ ብቻውን ዘላቂና ድርጁ አያደርገውም «ያውም ይኸ የአንተ አድራጎት የሌሎችን ሕይወትና ኑሮ የማጥቆሪያና የማሰናከያ ግልጽ ዝሙት እንጂ የጋብቻን ጠርዝ እንኳ የሜነካ ኢምንት የታማኝነት ድርጊት አይደለም «በአንተና በእኔ ዐይነት ኑሮ ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች ቁልቁል ወርዶ መኖር የሞት ያህል ያስፈራቸዋል በሌሎች ትከሻ ላይ ቁመው ወደ ላይ መውጣት የሚጥማቸውን ያህል ወደ ታችኛው ኑሮና ዓለም መውረድ ግን እጅግ ስለሚመራቸው በኃይልና በግዴታ ካልተዘረጠጡ በቀር አይንበረከኩም አይወርዱምኔ የ «ምንም እንኳ የልብ ጓደኛዬ ብትሆን ለአካባቢህ ኅብረተሰብ መርዝ ሆነህ ን ሕይወት ለማጨለም ስትጣጣር ሳይም ሆነ ስሰማ ዝም አልልህም አከላት ሁ ጓደኛዬ ነህ ሲልህ ጠላቴ አይደለህም ማለቱ ነው ስለዚህም ለማብ የሚለይበትን ዐቢይ ቁም ነገር በሚገባ ማሳየት ይገባዋል» ብሎ ነገር ላላት ተግ አለ ውርጂብኙን ፈርቼ ዝም አልኩሱ በቅሬታ ጉልበቱን መታ ከፍ ዐበብህይዩዐዐሂዞርዮ መታ አደረገና «ያም ሆነ ይህ ጠሳትህን ከማሞገስ ደካማ ወዳጅህን ማሻሻልና ማረም ወደር የሌለው መልካም ተግባር ነው» ብሎ ከወንበሩ ላይ ተነላ ቁጣውን በወንድማዊ ትህትናና ለዘብታ ለማቀዝቀዝና ለመግባባት በመፈለጌ ጥፋተኝነቴን በምታሰረዳ ልም የጸጸት ፈገግታ ትክ ብዬ እያሴ «መቼም በእኔ በኩል ያለው ነገር እንደ ከረመ እንቁላል በስብሷል ከአንተ የምጠብቀው ደግሞ የቁጣ ቃላት ዶፍ ሳይሆን አራሚነት ያለው ተጨባጭ ድጋፍህን ነው» ብዬ ንግግሬን ሳልጨርስ «ድጋፍ የምትጠይቀው አስነዋሪ ድርጊትህን የመደበቂያና ከማታመልጠው የሕሊና ፍርድ የማምለጫ ጥያቄ እንጂ እውነትን ለማፍረጥረጥ እና ለእርሷ እንደ ጸጉር የቀጠነችባትን የሕይወት ጌዳና ለማስፋትና ለማደላደል አይደለም እንደ ቀስተ ደመና አምረህ ለመጉበጥ እንጂ መሰናክል እንዳላጋጠመው የብርሃን ጨረር ቀጥ ብለህ ለመኀዝ አይደለም» ብሉ ፊቱን አዙሮ ቆመ «እእ የምልህ እኮ ዛሬ በምን ላይ ቆሜ ስለ ነገ በምን ሁኔታ መዘጋጀት እንደምችል ንገረኝ ነው በእ መዘዝ አስቸጋሪ ሕይወት የሚያጋጥሣትን ሰው በእጄ እየሳብኩ ወደ ትክክለኛ ዓለም የምትዘልቅበትን መንገድና ዘዴ አሳየኝ ነ» የምልህ» ብዬ በድፍረት መለስኩለት ድንገት ሳላስበው ፊቱን ወደ እኔ መለስ አደረገና «የጊዜ ርዝመትም ሆነ አጥረት ያው ነው አንድን ተግባር ለማከናወን የሚፈጅብህን ጊዜ ማሳጠር ይቻላል የአንዲት ደቂቃ የሕይወት ርዝማኔ ግን ምንጊዜም ቢሆን ያው ነው ትልቁ ግብግብ ያለው ካንተው ከራስህ ጋር ነው ሰው የለውጥ ምንጭ ነው ነገ ላይ ቆቁሜ ዛሬ ላይ ተንበርክኬ ማለት የችግርህ ማቃለያ አይሆንም ስንዘጋጅና ዛሬ ነገ ስንል እፍኝ የማትሞላዋ ዕድሜያችን እንደ ማሰሻ ጨርቅ ነድዳ ነድዳ ታልቃለች የአንተ መስተካኪያና መታነጫ ዛሬ እንጂ ነገማ የፍጻሜህ ዕለት ሊሆን ይችላል ራስህን ድል ሳታደርግ በሌላው ላይ አትዝመት በእድፍ ቅመም የተሰራ ሳሙና ሊያቆሸሸ እንጂ ሊያጸዳ አይችልም» ብሎ ጥቂት ዝም ካለ በኋላ «ሐሳብና እምነታቸውን ታውቀዋለህ የወላጆችህ አጥንት ሥጋ ደም ክብርና ከንቱ ዝና ሁሉ ባንድ ጊዜ ተረስቶና ስንኩል እምነታቸው በመንፈቅና በዓመት ውስጥ ተለውጦ እሷን የሚቀበሉልህ ይመስልሃል። በዚያቹቸ ደቂቃ ውስጥ የሥቃይዋ መነሾ ዋናዉ ጦስ እኔ እንደሆንኩ ስለ ታወቀኝ ራሴን በጸያፍ ወራዳ ደረጃ አየኋት ሕይወቴንም እንደ ልክስክስና መርዘኛ አውሬ ቆጠርኳትፁ የጉልላት ቁጣና ተግሣጽ እንዲሁም አስተያየቶች ሁሉ መንጋጋና ጥርስ አውጥተው ነቸፉኝ ሕሊናዬ የማረፊያ ቦታ አጥታ በስቃይ ገመድ ተንጠለጠለች ስለ ችግሯ የማውጠነጥነው ሐሳብ ሁሉ እንደ ጥሳላ ነፍስ የለሽና የማይጨበጥ ሆነ ማርገዝዋን ካወቅሁ አንድ ወር እንደ አንድ ሳምንት ዐለፈች የየወዲያነሸ ማሕፀን ተንቀሳቃሽ ሕይወት ሲያረግዝ የእኔ የአንጎል ማሕፀን ደግሞ ረቂቅ የጭንቀት ሐሳብ ፀነሰ ያም ሆነ ይህ አንድ ቀን ቢስቱ ዓመት ይጸጸቱ በመሆኑ የወዲያነሽ ይህን መሰሉን የተፈጥሮ ጉዳይ ማታለልና መሸሸግ ስለማትችል እርግዝናዋን እናቴና እኅቴ በየተራ ዐወቁ ከዚያም በኋላ የእኔና የወዲያነሽ ነገር ከሆድ ያኖሩት ያድናል የተናገሩት ያስገድላል ሆነና አባቴ እንዳይሰማና መሬት ቃጤ እንዳትሆን ተፈርቶ እርሱ ፊት እንዳትቀርብና ጉዳዩ እንዳይጋለጥ በእናቴና በእኀቴ በኩል ምስጤር ሆኖ ቆየ የእናቴ የጥርጣሬ ዓይን በእኔ ላይ ተተከለ ምን ይኸ ብቻ ካጥ «እኔ ልጂት እንኳንስ ይቺን ቀላሏን ሌላም ነገር ዐውቃለሁ ከዘር ነው ረን ብላ ባሽሙር ነካካችኝ ፊቴን ማየት አስጠላትፎ የነገሩን አዝማሚያ ከታተልና ድንገት የሚሆነውን ለማወቅ ወፍራም ትፅግሥት ተከናነብኩ ያም ከፍ ዐበበህይዩዐዐሂሬዞርዮ ሆነ ይህ በሕይወቴ ውስጥ የመጀመሪያዋ አስፈሪና አሳዛኝ ቀን መድረ አልቀሬም ሏ አንድ ቀን ማታ ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ገደማ ላይ የወዲያ እንዳመጣላት የጠየቀችኝን እሽግ ዓሣ ይፔ ገባሁ ለወትሮው ወደ ቤት ከዚ ማድ ቤት አካባቢ አለዚያም ትልቁ ክፍል ውስጥ አገኛት ወይም አቫግሬ ላ ነበር ያን ዕለት ማታ ግን እንኳንስ አካሷ ድምዷም ጠፋ መኝታ ቤት ውስሩ ከገባሁ በኋላ ካሁን አሁን ብቅ ትል ይሆናል በማለት ብዙ ጠበቅሁ ምናልባት መግባቴን አላወቀች ይሆን በማለት በመስኮት በኩል ብቅ ብዬ በቀፍና አፏጨሁ ፉጨቴን የአካባቢው አየር ከርስ ዋጣት እንደገና ደግሞ ዘፈን መዚ ፉጨት ሞከርኩ እንደ ቀዳሚዋ ወደመች ሰሚ በሌለበት አካባቢ ምንም መለለ አይኖርምና ሙከራዬ ከንቱ ሆነ ከወዴ ወላጆቹ መኝታ ክፍል ውስጥ ተራ እየጠበቀ የሚነሣ ቅ ይሰማል። አንድ ቀን ተገናኝተን እስከ ዕለተ ሞታችን አብረን እንኖራለን» እላለሁ ሕይወት እንደ ሸረሪት ድር ቀጠነችብኝ ቲ ፍ ዐዕበህዐይዩዐዕዐዐሂኮሀዮኮ ምዕራፍ እሑድ ማለዳ ነበር ሰማዩ በመፀጡ ደመና ተሸፍኗል ብንብን የምትለዋ ካፊያ ኻያና ሠላሳዋ በአንድ ላይ ተጠራቅማ አንድ ሙሉ ኩልልታ ሆና ትንጠፈጦፋለች ፀሐይ በጦፍራም ጉምና ደመና በመሸፈኗ ጨረሯ ከደመናዉ ጣራ በላይ ውሏል ዕለቱ ተስፋ የቆረጠ ሰው ፊት መስሉ ፈገግታ እርቆቷል አንዳንድ ጊዜ እስከ ቤት ድረስ እየመጡ ከሚጠይቁኝ ተራ ጓደኛቹ መካከል ታምራት ደረሰ መጣ ከመጠን በላይ ተለማማጭነትንና ጉብቂጥ ማለትን ስለፊያዘወትር በተለይ ከጉልላት ጋር በሕሳብና በአመለካከታቸው አ ይጣጣሙም እነም ከተራ ጉዳይ በስተተር ምስጢሬን አላካፍለውም በቤት ውስጥ ከእኔና ወዲያ ወዲህ ከሚሉት ሠራተኞች በስተተር ማንም አልነበረም ቁምነገር የሌላቸው ልዩ ልዩ ወሬዎችን አወራን ድንገት በወፊያችን መኻል ስለ ሰው ልጅ ጠባይ ምርምር የወጠነ ይመስል «አይ የሰው ልጅ» ብሎ ራሱን ነቀነቀ በምርምር እንዳልበሰለ ፈላስፋ ብዙ ሐሳብ መቧጠጥ ልማዱነበር ፊቱ ላይ የነበረችው ፈገግታ ቀስ በቀስ ተዳተቀችነፁ ምክንያቱን ሳላጣራና ሳልሰማ ብናገር ፈጥኙ መሳሳት ስለ መሰለኝ «ምነው። ፈገግ ስትል ፍልቅቅ የሚሉት ነጫጭ ውብ ጥርሶቿ ከደም ግባቷ ጋር የአተር አበባ አስመስለዋታል እግረ መንገዳችንን ልዩ ልዩ የሚበሉ ነገሮች ገዛሁላት ዐሥር ደቂቃ በማይሞላ ጊዜ ውስጥ በታክሲ ዕጓለ ማውታ ደረስን ለመጀመሪያ ጊዜ ሴት አስከትዬ በመሄዴ ያ ዘወትር ብቻዬን ስመላለስ የሚያየኝ ዘበኛ የውብነሽን በማየቱ የመገረም ፈገግታ ታየበት አብዛኛውን ጊዜ ከቤቱ ታዛ አካባቢ ከብዙ ከልጆች ጋር ተቀምጦ ሲጫወት ከሩቁ የማውቀው በልብሱ ስለነበር ሜዳው መኻል ቆም እያልኩ የቤቶቹን የፊት ዙሪያ ተመለከትኩ ብዙ ልጆች ጨዋታቸውንና ልፊያቸውን እየተዉ አዩን ወደ መኝታ ክፍሉ ይዣት ገባሁ እሱኑ ከሚያካክሉ ሁለት ልጆች ጋር ወለሉ ላይ ተተምጦ እየተኮላተፈ ይጫወታል ሁለቱ ልጆች መለስ ብለው ካዩን በኋላ ጨዋታቸውን ቀጠለ የእኔ ልጅ ዐይኖች ግን እኔ ላይ ተተከሉ ጎንበስ ብዬ አነሣሁት አባባና እማማ የሚባሉ ቃላት የማያውቀው የወላጅ ፍቅር ያልቀመሰው ልጄ እንደ ወፍ ዘራሽ የመስክ አበባ ያምራል ለምን ወደ ዕጓለ ማውታ እንደ መጣች ግራ የገባት የውብነሽ በመጠኑ ደንገጥ አለች ወደ እርስዋ ዞሬ ትከሻዋን ቸብ ካደረግሁዋት በኋላ «አስኪ ይህን ልጅ ተመልከችው የውብነሽ ቆንጆ ልጅ አይደለም እንዴ። » ብላ በጓጓ ስሜት ጠየቀችኝ የምናገረው እውነተኛና ርግጠኛ እንዲመስል ለመመለስ የማሰላሰያ ጊዜ አልወሰድኩም «አንቺ የማታውቂው አንድ ጓደኛ ነበረኝ የዚህ ልጅ አባት ማለቴ ነው ትዝ አይልሽም ይሆናል እንጂ እኛም ቤት አንድ ሁለት ቀን ያህል መጥቶ ነበር» ካልኩ በኋላ የነገሩን ድምጥማጥ ይበልጥ ለማጥፋት «ነገር ግን ከአንድ ዓመት ከመንፈቅ በፊት በድንገተኛ የመኪና አደጋ ሞቷል ልጁ ግን ለጊዜው አሳዳጊ ዘመድ በማጣቱ ይኽው እዚህ በምታይው ሁነታ በማደግ ላይ ይገኛል የዚህ ልጅ አባት በጣም ግሩም ሰው ስለ ነበር እሱን በማሰብና ለልጁ በማዘን ብቻ አልፎ አልፎ ብቅ እያልኩ እጠይቀዋለሁ ጉልላትም አንዳንድ ቀን እየመጣ ያየዋል» ብዬ ዋሸኋት ግንባሩን ሁለት ጊዜ ያህል ስማ ውብ ዐይኖቹን ባንጸባራቂ ሸጋ ዐይኖቿ ትኩር ብላ ተመለከተቻቸው «ምነው አንተም እንዲህ የሚያምርና የሚያስጐመዥ ልጅ በነበረህ» ብላ እንደ ወይን እሸት የሚያስጐመዝትን ጉንጮቹን ሳመቻቸው ንግግሯ ለጊዜው ረግቶና በርዶ የቆየውን የሕሊናዬን ባሕር በብስጭት ማዕበል አረሰው «ምናልባት ሚስት ባገባ ሚስቴን በርግዝናዋ ወራት ከቤት አታባርሯት እንደሆነ ነዋ እንዲህ ያለ ልጅ ማግኘት የሚቻለው» ብዬ በሽሙጥ መለስኩላት ድንገተኛው የንግግፊ ይዘት ፊቷን አስቀጨመው ልጁን ከሰጠችኝ በኋላ አንገቷን ሰብራ አቀረቀረች ከጥቂት ዝምታ በኋላ ከወለሉ ላይ ቃላት እየለቃቀመች ትናገር ይመስል ወለሉን እያየች «ያ ያለፈው ሁሉ ሌላ ጉዳይ ነው የማይገናኙ ነገሮች አታገናኝ እኒን ምን አድርጊ ትለኛለህ። » ብላ ሌላ የምትናገረው ነገር እንደሌላት ለማሳወቅ ወደ ኋላ አፈገፈገች እኔም ምን እንደምትይ ለመስማት ያህል ነገሩን አስታወስኩት እነ የተናገርው ሁሉ እውነት ነው» አልኳት ከነገሩ ጦም እደሩ ነው ብዬ የሆዱ በሆዴ አምቂ ገም አልኩ ጊ ከፎፍ ዐበበህይዩዐዐሂሬዞርዮ ገዝቼ ካመጣሁለት ነገሮች መካከል አንድ ትልቅ ብርቱካን ሰጠሁትና ሌላውን አልጋው ላይ አስቀመጥኩለት ሁለታችንም አገላብጠን ስመነው ምድረ ግቢውን ለቀን ወጣን በቁንጅናዋ ተማርከህና በጊዜያዊ መውደድ ተገደህ የምትለዋ አነጋገሯ ግን አእምሮዬ ውስጥ የምታንገበግብ መሠረተ ቢስ ብስጭት ዘራች ሆኖም ምስጢሬን እንደተጠበቀ ለማቆዬት የቁጣዬን ማዕበል በትዕግሥት ጸጥ አሠኘሁት «አይቶም ዝም ሰምቶም ዝም በሆድ ያለ አይነቅዝም» የሚለውን ምሳሌያዊ አባባል ለጊዜው በከፊል ተቀበልኩት የወዲያነሽ የሕይወቴ ዘላቂ ጠል እንጂ ጊዚያዊ መባል የማይገባት በመሆኗ መሪር ቁጭት አንጎሌ ውስጥ ታጨቀ ተመልሰን አጥር ግቢያችን ስንደርስ «እኔስ አሳዘነኝ አንጀቴን ነው የበላው» ብላ ራሷን በመነቅነት ስለ ልጁ ያላትን ስሜት ገለጸች ወስጄ በማሳየቴ በጣም ደስ አለኝ ብስጭቴና ተስፋ የመቁረጥ ሁኔታዬ እየተቀነሰ በምትኩም ከየወዲያነሽሸ ጋር እንደገና የመገናኘት ጉጉቴ ከዕለት ወደ ዕለት እየዳበረና እያበበ ሔደ ወላጆቹ ያቀረቡልኝን የጋብቻ ጥያቄ ሁሉ በአንደኛው ጆሮዬ ሰምቼ በሌላው አፈሰስኩት እነርሱም «እስኪ ይቆይ ሰውና እህል እያደር ይበስላል» ብለው ችላ አሉን ራሱን የቻለ ግልግል ነበር ጀንበር እየወጣች ስትጠልቅ ወር እያለቀ ወር ሲተካ ዓመት በዓመት ላይ ተደረበ ወሀአ ቤት ያለችው የልቤ ማኅደርና የቃል ኪዳን ባለቤቴ አራት ዓመት ከአራት ወሯ እንደ አፍላ የፍቅር ወቅት ፈጥኖ አለቀ ፅጓለ ማውታ ውስጥ የሂገኘው ልጃችንም ከወዲያ ወዲህ እየተሯሯጠ ድርብርቦሸና ድብብቆሽ ለመጫወት ደረሰ እኒም ካለፉት ሦስት ዓመታት ወዲህ የጀመርኩትን የማታ ትምህርት ተግቼ በመከታተል በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የንግድ ሥራ አስተዳደር የሦስተኛ ዓመት ተማሪ ሆንኩ ይህም በአሁኑ ሥራዬ ላይ አንድ ሌላ አዲስ የሥራና የኑሮ አቅጣጫ ሊያስጨብጠኝ እንደሚችል በማወቅ መጪውን ጊዜ በብሩህ የጋራ ተስፋ አየሁት እኔና ጉልላት የወዲያነሽን ለመጠየቅ ወደ ወህኒ ቤት በሔድን ቁጥር ከእኔ ይልቅ እርሱን «ጋሼ ጉልላት ልጄ ደኅና ነው። » አለና በደስታ የፈዘዘ አእምሮዬን ለማንቃት ትከሻዬን ይዞ ነቀነቀኝ «እእን አይደለም እርሷን መሆን አለበት የእኔማ ጉዳይ ገና ምኑ ተነካና ገና ብዙ ፈተናና ተከታታይ ችግር ይጠብቀኛል እሷንና ቤተሰቦቼን ለማገናኘት ወይም ዘላቂ መብትና የእኩልነት ሕልውናዋን ለማረጋገጥ ከመጪው ሮብ ጀምሮ አንድ ትልቅ ተጋድሉና ጦርነት እጀምራለሁ የወዲያነሽ ሙሉ የሕሊና ነጻነት እስከምትጎናጸፍ ድረስ እታገላለሁ በተመሳሳይ የሕሊና ባርነት ውስጥ የሚገኙ እልፍ አዕላና ሰዎች ስላሉ ብቻችንን አይደለንም ያም ሆነ ይህ ከወላጆቼ ጋር ያለኝ ግንኙነት ግን ከሮብ ጀምሮ ከዋናው ግንድ ላይ ተሰብራ በልጧ ብቻ የተንጠለጠለች ቅርንጫፍ አምሳያ መሆኑ ነው» ብዬ መለስኩለት በንግግሬ ውስጥ ያለውን የሐሳብ ይዘት እያሰላሰለ ጥቂት ዝም ስላለ «ብዙ ጊዜ ቢፈጅም አንድ ቀን ድል እንደማደርግ አውቃለሁ ይህን አስፈሪ መሳይ ያረጀ አፍራሽ የልማድ ድልድይ እንዴት አድርጌ እንደማልፈውና እንደምሻገረው ካሁኑ ጭንቅ ጥብብ ብሉኛል የምፈራውና የሚያርበተብተኝ ምን እንደሆነ አሣምረህ ታውቀዋለህ ፍርሃቴ በዚህ ሁኔታ ከቀጠለ ግን የወዲያነሽን ለመከራ አሳልፌ መስጠቴ ነው» ብዬ እንደ ጨረስኩ ወደ ጉዳዬ ዝርዝር ክርክርና ፍሬነገር ገባን ያን ዕለት ከሰዓት በኋላ ወደ ዕጓለ ማውታ ሳልሄድ ቀረሁ ከቤቱ ውስጥ ወበቅ ደጁ ይሻል ይሆናል በማለት ከቤት ከወጣን በኋላ ግራና ቀኝ ቆም እንዳልን «እንግዲህ የወዲያነሽ ነገ ሮብ መፈታቷ ነው ከወህኒ ቤት እንደ ወጣች ከእኔ ሌላ ምንም መግቢያና መጠጊያ የላትም ስለዚህ ነገም ይሁን ከነገ ወዲያ ባፋጣኝ ቤት ተከራይቼና ዕቃ ገዛዝቼ እቀበላታለሁ» ብዬ ሐሳቤ አልቋጠርና አልያያዝ ስላለኝ ያለ ውድ በግድ ዝም አልኩ «ቤት መከራየትም ሆነ ዕቃ መግዛት ቀላል ነገር ነው ከባዱ ነዢስ ከዚያ በኋላ ከማን ጋር ታስቀምጣታለህ። አንድ ቀን ከቤት ወው ጨጪ ሁለት ቀን ቤት ውስጥ ሦስት ቀን መደዳውን ውጪ እንደገና ደግሞ አንድ ቀን ቤት ውስጥ ማደርና መቅረት ሁኔታውን ዝግ በዝግ ይለውጠዋል» በማለት በሐሳቤ ርግጠኛ ሆኙ ተናገርኩ ለጊዜው ይህን አስቸጋሪ የሆነ ጉዳይ ይህ ቢሆን ማለፊያ ነው እንዲያ ከሆነ ደግሞ አያዛልቅም ለማለት በጣም አስቸጋሪ ስለነበር ከፊት ለፊቱ ያለውን ደረቅ የበጋ ዐፈር እየተመለከተ ዝም ብሉ ቆመ ጉልላት ለወትሮው ረዘም ላለ ጊዜ ዝም ብሉ ከቆየ አንድ ቁምነገር ያለበት ብልሃትና መወጣጫ ማቅረብ እንደሚችል ስለማውቅ ከሐሳቡ ጋር በሚያደርገው ውይይት መኻል እጄን መስደድ አልሞከርኩም «ከሁሉ አስቀድሞ» አለ ጉልላት ዐይኑን ከዐፈሩ ላይ ነቅሎ ወደ እኔ መለስ ካደረገ በኋላ «የምንከራየው ቤት ከወላጆችህ ቤት በጣም ሩቅና ደባቃ የማይታወቅ ቦታ መሆን ይኖርበታል እሷን ለመቀበል የምናደርገው ማናቸውም ዝግጅት ነገና ከነገ ወዲያ ይጠቃለላል አሁን በአንድ ነገር ደስ ተሠኘኝቻለሁ ጊዜው መልካም አጋጣሚ ነው ላጎቴ ወኪል ሆ የማከራየው ቤት እንዳለ ታውቃለህ ታውቅ የለ። ስንት ዓመት ሙሉ ተለያይተን ገና ዛሬ ስንገናኝ ካለቀስሽማ ጥሩ አይደለም ዛሬ የእኔና የአንቺ የመደሰቻ ዕለት እንጂ የመተከዣ ቀን መሆን የለበትም አይዞሽ አትደንግጪ ማታ ይፔው እመጣለሁ» ብዬ ልቧን ለማረጋጋት ያህል ሸነገልኳት በሕይወት ያለ ስላልመሰላት ሕሊናዋ ተሸብሮ ተጨበጠች የልጅዋን በሕይወት መኖር ለማሳመን እና ስሜቷንም ለማረጋጋት የምችለው በልማዳዊ መሓላ መሆኑ ስለ ገባኝ «እኔ ልሙት አለ የወዲያነሽ ሙች አለ አምጪ እጅሽን» ብዬ የቀኝ እጅዋን ጠፍቼ ማልኩላት አንዳችም የመከራከሪያ ሐሳብ ስላልነበራት ዝም አለች ሴትዮዋ ባሞቁላት ውሃ ዕቃ ቤት ውስጥ ገላዋን ታጠበችና ያቺኑ ለብሳት የመጣችውን ቀሚስ ለበሰቻት ጥቂት ቆየት ብለን ልብስና አንዳንድ ክፍ ዐበበህፀዩዕዐሂሬዞርዮ ን ምንም እንኳ ልብስ የሰው ጩ ነገሮች ለመግዛት ወደ ገበያ ወጣን መዘኛ በ አካባቢ ያ ጎደፍደፍ ያለው አለባበሷና የሰውነቷ ጠቅላላ ሁናቲ ማኒ ባያስመስላትም ፍፁም የእኔ መሆኒን የሚያውቀው ልቦናዬ ሙሉ የብርነ ነጻነት ሰጠኝ በአንጎሏ ውስጥ ሙሾ የሚወርደው የዝቅተኛነት ስሜትና የበታችነት ባሕሪዋ ስለ አወኳት በምንራመድበት ጊዜ ሁሉ ወደ ኋላ ቀረት ከተል ግለት አበዛች ከአንድ ሱቅ ወጥተን ወደ ሌላ ሱቅ በምንገባበት ጊዜ ትንሽ ወደ ኋላ ቀረት ትልና ገባ ብላ በስተጀርባዬ ትቆማለች በኪሴ ውስጥ እጅግም እንደልብ የሚመዘዝ ገንዘብ ባይኖርም ለጊዜው ሁለት ጥሩ ጥሩ ቀሚሶች ዝዛን አንደኛዉ ጎመን የመሰለ ደርዘ ሽንሽን ሲሆን ሌላዉ ደግሞ ገብስማ ነበር እንደ ምንም አብቃቅቼ ከሻችም ከጫማውም ከቅባቱም ከሸቶውም ገዝተን ለሁለት ያዝነው የተገዛውን ልብስ የመረጠችው እሷው በመሆኗ ደስ አላት በዚያች ወቅት ማንም ሳው ከእርሷ ጋር አብሬ ቢያየኝ የምደሰትና የምመካ እንጂ የማፍርባት ባለመሆኔ ልባዊ ኩራት ተሰማኝ ፀሐይ ከመጥለቋ በፊት ተመልሰን ገባን ሠራተኛችን ማድቤት ውስጥ ይሠሩ ስለነበር በሩ መለስ ብሎ ቆየን በሩን በመሰገጫው ከዘጋሁ በኋላ «በይ እንግዲህ ይህን አሮጌውን አውልቂና ከዚህ ካዲሱ መኻል አንዱን ልበሺ» አልኳት ልብስ የተጠቀለለበትን ወረቀት ይዛ ወደ ጓዳ ገባች ጥቂት ደቂቃዎች ዐለቶ ገብስማውን ቀሚስና ሐምራዊውን ሸሚዝ ለብሳ እንዲሁም አዲሱን ቡናማ ጫማ አድርጋ ከወደ ጓዳ ብቅ ስትል ልቤ በደስታ ተለጠጠች «አጥቢያ ኮከቤ። ጋሼ ጉልላት ያንጀት ናቸው» ትሳላለች ዓርብ ማታ ነበር የወዲያነሽ ከተፈታች ቀን ሆኗታል ጉልላት ጀምሮልኝ የነበረውን ሐሳብ «ያም ሆነ ይህ ያለፈው ሁሉ ዐልፏል የመጪውን ጊዜ ኑሮ ለማስተካከል ከባድ ጥረት ያስፈልጋል» አለና ዝም አለ ዝም የማለትም አመል አለበት ይህን ተናግሮ እንደ ጨረሰ ሐሳቡን እያሰላሰልኩና እየሸነሸንኩ በማሰብ በቆምኩባት መሬት ላይ የተተከልኩ ይመስል ውልፍት ሳልል ብዙ ደቂቃዎች ቆየሁ የሰበሰቡን አራት ማዕዘን አግዳሚ ዕንጨት እንደያዝኩ ትንሽ ቀና ብል ምሥራቃዊውን የበጋ ሰማይ ባዘቶ የሚመስል ደመና እዚህና እዚያ ጉችጉች ብለውበታል በውስጡ በሚከናወነው የአየር ግፊት ምክንያት ደመናው ተለዋዋጭ ቅርፆች እየሠራ ወደ ምዕራብ ተጓዘ ደመናው ወደ ምዕራብ በገሠገሠ ቁጥር የተለያየ ውበትና መጠን ያላቸው ከዋክብት ወደ ምሥራቅ የሚጓዙ ይመስላሉ ደመናው ጥርግ ብሎ ከሄደ በኋላ ግን እንደ ነባር አቀማመጣቸው በየነበሩበት ቀጥ ብለው ይቀራሉ የእኔም ሐሳብ ይጓዝ ይከንፍ ይመጥ ይውዘገዘግና አንዲት ተራ የሐሳብ ድንበር ሳያገኝ ቀጥ ይሳላል ቃ ከፍ ዐበበህይዩዐዕዐሂሬዞርዮ የእናቱን ጡት እያነፈነፈ እንደሚፈልግ የውሻ ቡችላ ሐሳብ ሲያነፈንፍ የቆየው ጉልላት «እንግዲህ» ብሎ ንግግሩን ጀመር ሲያደርግ ወደ እርሱ መለስ ብዬ ማዳመጥ ጀመርኩ «በሕይወት ውስጥ ባሉት የኑሮ ጐዳናዎች ላይ በምትጓዝበት ጊዜ የሚያጋጥሙህን ፈተናዎችና ትግሎች ሁሉ ሳትሸሸና ሳታመነታ መታገል ይገባሃል በዕንባዋ የሚረጥቡት ዐይኖቿ ያሳዝኑኛል ሥቃይዋ ይመረኛል ማለት በቂ አይደለምሱ ማዘን ቢሉህ ማዘን አይምሰልህ አንድ ምጽዋት ሰጪ ሃይማኖተኛ የሰማይ በር ያስከፍትልኛል ለሠራሁት ኃጢአት መደምሰሻ ይሆንልኛል ብሎ ለአንድ ለማኝ ቁራሽ ሲሰጥ ያዝናል ያን በማድረጉ የራሱን የማይታይ ሥውር ጥቅም ጨመረ እንጂ ለማኙን ከራሱ ኑሮ ጋር አላስተካከለውምፁ አድርግም ቢባል እሺ አይልም አንተ ግን ከዚህ የተለየህ ሁን አሁን በምትኖርበት ኅብረተሰብ ውስጥ የመልካም ኑሮዋ ጀንበር እንድትወጣና እንድትጠልቅ የምታደርጋት አንተ መሆንህን ዕወቅ «እኔም ራሴ ማን መሆኔን ለማወቅ የምችለውና ምግባሬን አሻግሬ በማየት እኔነቴን ለማወቅ የምበቃው የአንተን የትግል አረማመድና ውጤት እየተመለከትኩ ነው» ብሎ በእኔ ላይ ሙሉ እምነትና ተስፋ እንዳለው ለማረጋገጥ ረጋ ባለ ሁኔታ ምራቁን ውጦ ዝም አለ እንደገና ከወደ ምሥራቅ የመጣው ደመና የከዋክብቱን ብርሃን እየጋረደው ሲሄድ አካባቢያችን ግራጫ ጨለማ አለበሰው «በየወዲያነሽ ሕይወት ላይ የደረሰውን የመጥፎ ልማድ ውጤት ሁሉ በማስወገድ ሊላ አዲስ ትርጉምና ይዞታ እንዲያገኝ ለማድረግ የገባሁትን የተግባር ቃል አሳጥፈውም መሸከም የሚገባኝን ቀንበር ከዛሬ ጀምሬ እሸከማለሁ ሆኖም ድል ማድረግ አለብህ ማለት ሳይሆን የሚጠብቀኝን ተቃውሞና የቤተሰብ መራር እንካሰላንትያ እንድታውቅልኝ ያስፈልጋል» አልኩና እንደ አዲስ ትክል የቤት ምሰሶ ቀጥ ብዬ ቆምኩ ጉልላት ራሱን እየነቀነቀ ወደ ቤት ገባ ተከትዬው ገባሁና አጠገቡ ተቀመጥኩ የወዲያነሸ የጣደችው ሻይ እየተንተከተከ እንፋሎቱ አየር ውስጥ እየገባ ይዋጣል እሷ አንገቷን ደፍታ በጎድጓዳ ሳህን ውስጥ የሻይ ስኒ ታጥባለች አሮጊቷ ሠራተኛ ትንሽ ራቅ ብለው ጉልበታቸውን አቅፈው ያንጎላጃሉ በጣም ጫን ሲላቸው ለሰስተኛ ንፋስ እንደምታወዛውዛት መቃ ወደ ጎን ወይም ወደ ፊት ጠንቀስ ይሉና ደንገጥ ብለው ቀና ሲሉ ትናንሽ ዐይኖቻቸው ብልጭ ብለው ይከደናሉ ሻዩ ተቀድቶ ቀረበልን ሦ ጉልላት እንፋሉቱ እየተነነ የሚወጣውን ሻይ እየተመለከተ ። ቆ ከአሁን አሁን ትጀምራለች በማለት አሰፍስፌ ጠበቅሁ ያን እንደ አተር እምቡጥ አበጥ ብሎ የቆየ የታች ከንፈሯን በላይኛው ውብ ጥርሷ ረመጠጠችው አንድ ጊዜ አፈትልኮ የተነገረን ሐሳብ መልሶ መዋጥ የማይቻል በመሆኑ ችሉታዬ ከዝምታ ሊያልፍ አልቻለም አየር ስትስብና ስታስወጣ ከፍና ዝቅ የሚለውን ደረቷን በመመልከት ላይ እንዳለሁ «አባቴ ሲሞት አንዲት ፍሬ ልጅ ነበርኩ አለ ትንሽ ትንሽ እንደ ሕልም ትዝ ይለኛል እናቴም አባትሽ ከልጆቹ ሁሉ አንቺን ይወድሽ ነበር ሳይንት እሚባል አገር ካሉት ዘመዶቹ መኻል የሚወዳትን አክስቱን ስለምትመስዩዬ የእርሷ ነገር ሆነበትና የወዲያነሽየወዲያ ሰው ብሎ ስም አወጣልሽና የወዲያዬ የወዲያነሽ አልንሽ ብላ ነገረችኝ ስለ ነበርኩ ሁሉንም አላስታውስም እንጂ አባቴ ብዙ ጊዜ ታሞና ማቆ ማቆ ነው የሞተው የሞተ ዕለት ሰዎች ሁሉ ሲያለቅሱ አይቼ እኔም ትን አልቅሻለሁ ሞት ምን እንደሆነ ስለማላውቅ ሄዶ የሚመለስ እንጂ በዚያ የሚቀር አይመስለኝም ነበር ሬሳውን በአልጋ ይዘው ከቤት ሲወጡ ም ር ስላልመሰለኝ ጉድሮዬን እያዘናፈልኩ ከመንደሩ ልጆች ጋር እቦርቅ ነቦ ከፍ ዐበበህይዩዐዐሂሬዞርዮ ሽ እኅቴ እማዋይሽ ክርስትና የተነሣች ዕለት መጥተው የነበሩት ቄሶች ሁሉ የቀብሩም ዕለት መጥተው ስለነበር ለደስታ የመጡ እንጂ ለሌላ ነገር የመጡ አልመሰለኝም እያደር ግን ዋል አደር ስል ዕንጨት ለቀማም ይሁን ይዢ ጅረት ስወርድ ጓደኞቼ እንደ ቀልድ አንቺዬ ማሳዘኗ አንድ ቀን እኮ የሞቱት የዚች አባት ናቸው እያሉ ሲያንሾካሽኩ እየሰማሁ ግራ ግብት ይለኝ ነበር አባቴ ከሞተ በኋላ እዚያው አገር ቤት ከእናቴና ከእኅት ወንድሞቼ ጋር ቆየሁ ከዚያ በኋላ ግን የእናቴ ታላቅ እኅት ከአዝዢ ቤት ወደ ከተማ ይዛኝ መጥታ ትምህርት ቤት አስገባችኝ» ብላ ዝም ስላለች ያ ቡኀዘን ጉም ተሸፍኖ የቆየው ዐይኔ ቦግ ብሉ ወደ የወዲያነሽ ዐይኖች ተወረወረ እንባዋ እንደ አሸንዳ ጠፈጠፍ እየተንከባለለ በጉንጪ ላይ ተንኳለለ ልብሴ ላይ የተንጠባጠበውን ዕንባዋን ደረቁ ሸሚዜ እንደ ግንቦት አፈር ጠጣው የደቀነችውን ወሬ ለመጨረስ እንባዋን ካባበሰች በኋላ «አሁንም ቢሆን እነዚያ የትምሀርት ቤት ጓደኞቼ ትዝ ይሉኛል እነ የሻረግ ዘነበቕ አሚናት ይመር አያሌው ገበያነሽ ሰኢድ አረ ስንቱ ስንቱ አክስቴ ከልጆቹ ሁሉ እኔን መርጣ የወሰደችኝ የረጋች ልጅ ነች ደስ ትለኛለች» ብላ ነበር ሁለት ሦስት ጊዜ ላግባ ባይ መጥቶ ቢጠይቅ ቆይ እስኪ ጥቂት ተምራ ነው ነፍስ ትወቅ» ብሳ እምቢ አለቻቸው እኔና እርሷ ብቻችንን ተቀምጠን በምናወራበት ጊዜ ግን ያም የሸማኔ ልጅ ነው ያኛው መናጢ ዘረ ድሃ ነው የዚያኛውም እናት ዘር ማንዘሯ ሸክላ ሠሪ ነው የጠዳ የጨዋ ልጅ እስኪመጣ ሰጥ ብለሽ ትምርትሽን ተማሪ» ትለኝ ነበር አክስቴ ከምላሷና ከንዝንዚ በስተቀር ሆጳዲ ባዶ ነው ባልዋ አይዋ ዘለቀ እንኳ አንድ ሲናገሩ ሁለትና ሦስት ነበር የምትመልስላቸው ችለው ችለው አንድ ቀን የተነሠ ለታ ግን ቀሽልደው ቀሸልደው ሲለቋት ውሃ ውስጥ የገባች አይጥ ትሆናለች እሷ ታዲያ የሳቸውን እልክ በኔ ላይ ነበር የምትወጣው «አንቺ መድረሻ ቢስ ግንባረነጭ» ብላ ከጀመረች በርበሬ ሳታጥነኝና በጥርሷ ሳትበተብተኝ አንገላገልም «አፈር ብይ አፈር ያስበላሽ ያባትሽን ቀን ይስጥሽ» ስትለኝ ግን አይመኙ ነገር ያስመኘኝ ነበር ለጎሐይቅ በሔድኩ በአራተኛው ዓመት አገር ቤት ወረርሽኝ ገባ ተባለና እናቴ በጠና ታመመች ያኒኔውኑ ትምህርት ቤት በመዘጋቱ ካልሔድኩ ብዬ አገር አመስኩ ቢሉኝ ቢፈጥሩኝ እዚያቹ ከናቴ ጋር እሞታታለሁ እንጂ አይደረግም ብዬ አስቸገርኩ በማይረባው ነገር ሁሉ ካክስቴ ጋር መነታረኩ መሮኝ ስለ ነበር ለጥቂት ጊዜም ቢሆን ከፊቷ ገለል ብዬ እፎይ ማለት ፈልጌ ነበር ወሬ አበዛሁብህ መሰል። እንዴ። » ብላ ቀጭን የቀልድ አላፌ ሣቀች አእምሮዬ ሌላ ሐሳብ ያንቀረቅብ ስለ ነበር ፌን ም ተ በትም «በዚህ በያዝነው ወር ውስጥ ወስጄ አሳይሻለሁ እስከ ዛሬም በማለቴ ጥፋተኛ ነኝ» አልኳት በዚያ ጭንቀት ጉብኝቶት በማያውቀው ፈገግ ብላልኝ ወጥታ ሄደች እኔም የበሩን መቃን ተደግፌ ቆምኩ ከፎፍ ዐበበህይዩዐዐሂሬዞርዮ ከወደ ጎን የምትገኘው የቀድሞዋ መኝታ ክፍሌ ተዘግታለች ሥቃይ ያፈናቸው እስረኞች የተኙባት የወሀኒ ክፍል መስላለች ከልጅነት እስከ ዕውቀት የተኛሁባትና የተንፈላሰስኩባት የግል ክፍሌ ስለ ነበረች ትዝታዋ አንጎሌ ውስጥ ተሽከረከረነፈ የወዲያነሸሽን ባፈቀርኩ ሰሞን የምስጢራችን ዋሻና የስውር ፍቅራችን ጫጉላ እንደ ነበረች ትውስ ስላለኝ ውለታዋ ደምቆ ታየኝ የውብነሽ በሁለት ትላልቅ ስኒ ሻይ አምጥታ ትንጂ ጠረጴዛ ላይ አስቀመጠች ወንበሮቹን እንዳስተካከለች ካልጋው ላይ ተነስቼ ወንበር ላይ ተቀመጥኩ ሠራተኛዋ እኔና እህቴ በጋራ የምንበላው ቁርስ በዝርግ ሠሃን አቀረቡልን እኔ ስለምን ጉዳይ እንደማወራ ጠፍቶኝ የውብነሽ ደግሞ እርሱ መጀመሩ አይቀርም በማለት ዝም ተባባልን የቁርሱ ዕቃ እንደ ተነሣ ከወደ ደጅ በመስኮቱ በኩል ሾልካ የገባች አንዲት በሰል ያለች የአዋቂ ሴት ሣቅ ሰማሁ ንዳዱ እንደተነሣበት ሰው መላ ሰውነቴ ተንዘፈዘፈ በታጠፈው ጉልበቴ ላይ የተዘረጉት ጣቶቼ ነፋስ እንደሚያወዛውዘው ቅንጭብ መንቀጥቀጥ ጀመሩ የእጄ ደም ሥሮች በደም ሙላት ተወጥረው በቀጭኑ የተገመደ ቃጫ መሰሉ የውብነሽ ምን እንዳሰበች አሳውቅም የመኝታ ክፍሏን በር ዘግታብኝ ወጣች ወጣ ከማለቷ በመጀመሪያ የአባቴን ቀጥሎም የእናቴን ድምፅ ሰማሁ የአረጋገጣቸውን ሁኔታና የሚሔዱበትን አቅጣጫ በአስተዳደግ ልምዴ ስለማውቀው ወደ መኝታ ቤት እንደገቡ ተረዳሁ ረመጥ ላይ እንደወደቀች ጅማት አካላቴ ተኮማተረ የስሜቴ ንቃት ተገፈፈ ፍርሃት ስለ ተበተበኝ ለመንቃት ያህል ተንጠራራሁ ጥቂት ቆየት እንዳልኩ እንደገና የኮቴ ድምፅ ሰማሁ ከመኝታ ቤት ወጥተው እንግዳ መቀበያ ክፍል ገቡ ያ ጸጥታ እስክስ ሲልበት የቆየ ክፍል ተወቃቃሾች የተቀመጡበት ቦታ መሰለ ድምፅ በድምፅ ላይ ሲደራረብ የጩኸቱ መጠን ጎላ አእምሮዬ የጥያቄና መልስ ሸንጎ ሆነ የተዘጋው በር ድንገት ተከፈተ ገለል ብዬ በመቀመጤ ከወደ ውጪ አልታይም ነበር በበሩ በኩል ዐልፎ የገባው አየር የትኩስ ቡና ሽታ አዝሎ በመግባቱ ሽታው አፍንጫዬ ሥር ተርመሰመሰ የውብነሽ በሩን መለስ አድርጋ «ተነሥ እንጂ ሌላ እንግዳና ባለ ጉዳይ ሳይመጣ ገባ ብለህ እንደምናችሁ በል። እያሉ መልካም ምኞታቸውን ገለጹልንፁ የወዲያንሽ ከፍተኛ ደስታ ስላጥለቀለቃት የሚፈጸመውንና የሚነገረውን ሁሉ የምትከታተልና የምታዳምጥ አትመስልም የድርጅቱ ተወካይ ባለሥልጣን ጋሻዬነህን ጎንበስ ብለው ካነሠ በኋላ በወዳጅነት ፈገግታ ተዝናንተው «ለቁም ነገር የሚበቃና የተባረከ እናት አባቱን አክባሪ ጧሪ ቀባሪና አስመስጋኝ ልጅ እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ» ብለው ጋሻዬነህን ለየወዲያነሽ አስረከቧት የጋሻዬነህ እጅ በየወዲያነሽ አንገት ዙሪያ ተጠመጠመች ጉልላት ከአበባ ወደ አበባ ለቀሠማ እንደምትዘዋወር ንብ ሰውን ሁሉ ይዞረዋል የወዲያነሽ ሰውነቷ እየተንዘፈዘፈ የደስታ እንባ አነባች የንጋት ፀሐይ ጨረር እንዳረፈበት የባቄላ አበባ የሚያስደስተው ጥርሷ ፍልቅቅ ብሎ በመታየት የውስጣዊ ደስታዋ ምስክር ነበር ደስታና ትዝታ ተቃረጧት «ቀስ በቀስ ደስታዬ ውስጥ ውስጡን እንደ እሳተ ገሞራ ፍል እየተንሸከሸከ ሰውነቴን አሞቀው የየወዲያነሽ ጉጉትና ምኞት ተፈጸመ ወዴት እንደሚወሰድ የማያውቀው ጋሻዬነህም ከእናቱ ትከሻ ባሻገር ወደ ኋላ እየተመለከተ የስድስት ዓመታት መኖሪያውን ለቅቆ ወጣ ጋሻዬነህን ይዘን ወደ ቤት ስንገባ ቀደም ብለው ወሬውን የሰሙት ሦስት አራት ያህል የቅርብ ጎረቤቶቻችን በሙሉ ደስታ ተቀበሉን የወዲያነሽ ጋሻዬነህን አቅናሩ ፊት ለፊቴ ተቀመጠች ጋሻዬነህ ግራ ገባው በማያውቀው አዲስ አካባቢ በመገኘቱ ተጨነቀ ዐይኖቹ ተቅበዘበዙ የቤቱ ዕቃና በዙሪያው ያሉት ሰዎች ሁሉ አዲስ ስለ ሆኑበት ቀስ እያለ በፍርሃት ዐይን አያቸው የለበሰው ነጭ ልብስና የእናቲቱ አረንጓዴ ቀሚስ በአንድነት ሲታዩ በቄጠማ መኻል የበቀለች ነጭ አበባ መስሉ የተደረገው ውጣ ውረድ ሁሉ አስደሰተኝ እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት ለሚመጡት የጎረቤት ሰዎች ከወዲያ ወዲህ እያሉ ጠሳ የሚቀዱት ጉልላትና ሠራተኛችን ነበሩነ የወዲያነሽማ ከተቀመጠችበት የምትነሣ አትመስልም ነበር የሰው ሁሉ ዐይን በእናትና ልጅ ላይ አረፈነ «እንኳን ለዚህ አበቃሽ እንኳን ደስ ያላችሁ እሰየው እሰይ» እያሉ የሚስሙን የሰፈሩ ሰዎች ደስታችን ደስታቸው ሆነ ጋሻዬነህ ከፍ ዐበበህይዩዐዐሂሬዞርህዮ መላ ቅጡ ጠፋው ከአናቱ ተቀብዬ ስታቀፈው ከጭልፊት አምልጣ ከጭሮ መዝጊያ ሥር እንደምትሸጎጥ ጫጩት ደረቴ ላይ ተለጠፈ ፀሥር ሰዓት ገደማ ጉልሳት እኔና የወዲያነሽ እንዲሁም የቤታችን አዲሱ ሰው ብቻ ቀረን የቤቱን ወለል ለመንካት የፈራ ይመስል ከእኔና ከእናቱ ዕቅፍ አልላቀቅ አለ ካፈናት የደስታ ሲቃ ጋር ትንሽ በትንሽ ስለ ተለማመደችና የጎጆ ነገር በመሆኑ የወዲያነሽ ጉድ ጉድ አለች ጋሻዬነህንም በእጅዋ ይዛ ከመኝታ ቤት ወደ ትልቁ ክፍል ከዚያም ወደ ውጭና ወደ ግቢው እየወሰደች አዝናናችው በፍርሃት ተሳስሮ የቆየው ሰውነቱ በመፍታታቱ በፊቱ ላይ የፈገግታ ጮራ ታየ የቤቱን ውስጥ ዕቃዎች አንድ በአንድ እያየ መደባበስ ጀመረ ከዚያም ዐልፎ እማማ እያለ ጥያቄ ማቅረብ ቀጠለ ከሁሉም ከሁሉም እማማ የምትለዋ ቃሉ ልቤን በደስታ ዘርፍ አሳመረቻትፅ የጉልሳትን ቦፀመል የምታውቀዋ የወዲያነሽ ወፍራም ሻይ አቀረበችለትነፁ የሚፈልገውን ያህል ስላላነቃቃው ጋደም አለ የጋሻዬነህ አእምሮ ከአካባቢው ጋር ተላምዶ ፍርሃቱ በመቃለሉ ብቻውን በሰበሰቡ ላይ መሯሯጥና ዕንጨቱን እያሻሸ መጫወት ጀመረ ትምትምትም እያደረገ በፍጥነት በሚራመድበት ጊዜ ኦንገቴን እርሱ ወዳለበት ቦታ አሰግና «ቀስ። በማኀበራዊ ኑሮ ጉዳየች ላይ መጨበጫ ቢስ የተዘበራረቁ አስተያየቶች የሚያቀርብ የአስተሳሰቡ ትርጉም እምብዛም የማይጨበጥ ሰው ነው ግትር እምነቱን ለመግለፅ «አምላከ እሥራኤልን» ካለ ዓለም ባፍጢሟ ብትተከል ግድ የለውም «አንዳንድ ጊዜ ወፍራም ብር ያረገዙ ፋይሎች ወደ ቤት አምጥቶ እንደ ያዙት መሠረታዊ ጭብጥ ሳይሆን እንደሚያስገኙለት የጥቅም መጠን ጉዳዩን አፋልሶ ለመጠምዘዝ ሕግን ከሕግ ሲያፋልምና አንቀጽን ባንቀጽ ሲያጠፋ ውሉ የማታ ማታ ውጤቱ አልሠምር ሲለው ትካዜና ኩርፊያው ከፊቱ ያሸሻል በእንዲህ ያለው ጊዜ ስሜቱ ሁሉ ተለውጦ ተናካሽ አውሬ ስለሚመስል አንዳንድ የቤተሰብ አባላት በድብቅ «አይግደላቸው እንጂ ምነው ደግሞ ያ የደም ታቸው ተነሥቶ ሳምንትና ሁለት ሳምንት እፎይ ባልን» በማለት ሁሉም ውስጥ ውስጡን በየልቡ ይመኛል አንድ ጊዜ ከአራትና ከአምስት ዓመታት የከፍተኛ ፍቤት መኻል ዳኛ ከሆነ ጀምሮ በአያሌ ተከታታይ ቀጠሮዎች ባት የኖረች አንዲት የነገር ፋይል እሱ ባልጠበቀው የውሳኔ አቋሟ ከፍ ዐበበህይዩዐዐሂሬዞርዮ ክፍጻሜ በመድረሷና ከነድልብ ጥቅሟም ለተፃራሪዋ ፋይል እጅዋን በመስጠቷ ተበሳጭቶ የደም ብዛቱ ተነሣ «ጸጥታ ባለበት አካባቢ በቂ ዕረፍት ማድረግ አለባቸው» በመባሉ ለሁለት ወር ያህል ወደ ጠበል በሄደበት ጊዜ «እነዚህ ሐኪሞች እግዜር ይስጣቸው አዬ ግልግል» ያላለ አልነበረም በእኔና በአባቴ አስተሳሰብ መካከል አንዳች የሚያህል ልዩነት አለ በአጠቃላይ ወላጆቼ የሚያምኑበትን አላምንበትም አሜን ብለው የሚቀበሉትን ይሁን ብዬ አልቀበለውም ለእነርሱ ብሩህ የሆነው ለእኔ ጨለማዬ ነው እኔ እንደ ታላቅ ድል የምቆጥረውን ነገር እነርሱ እንደ ትልቅ ውርደት ይመለከቱታል በዚህ የተነሣ የወዲያነሽን ይፔና ከሁለታችን አብራክ የተገኘውን ልጅ አስከትዬ ብሄድ የሚደርስብኝን ዘለፋ እንደ ፃዕረሞት ስለ ፈራሁት ዙሪያው ገደል ሆነብኝ የወዲያነሸን እኔ እንደማያትና እንደማፈቅራት በእኩልነት ዐይን ካላዩልኝና በሰብአዊ ክብር ካልተቀበሉልኝ የማይሽር የሕሊና ቁስል እንደሚያጋጥመኝ አንጠርጥሬ አውቃለሁ ይህን መሰሉ የሕሊና ቁስል በብዙዎች ቤት የነበረና ያለ በመሆኑ በጋራ ትግል እንጂ በነጠላ ጥረት እንደማይሽር ግልጽ ብሎ ገባኝ ቅዳሜ ከሰዓት በኋላ ከኮከበ ጽባሕ ትቤት ራቅ ብሳ የምትጠባበቀኝን የውብነሽን ልክ በቀጠሯችን ሰዓት አገኘኋትነፁ ወንጀል ሠርቶ እንደሚያመልጥ ነጂ ከዚያች አካባቢ በከፍተኛ ፍጥነት ተፈተለኩ ቀደም ብዬ ወደ ደብረ ብርሃን መንገድ ለመሄድ ወስፔ ስለ ነበር ወደዚያው አመራሁ ከላም በረች ኪሎ ሜትር ያህል እንደ ተጓዝን መኪናይቱን ከዋናው መንገድ ውጪ አቆምኳት የድል ጭራሮዎቼን የማስርበት ጥብቅ ገመድ ለመፈለግ ተነሣሁ በትንሹ የምጀምረው ውጥን ለአንድ ታላቅ ትግል የመጀመሪያ ትልም ነበር ዓርብ ቀንና ሌሊት ከቅዳሜ ደግሞ እኩለ ቀኑን ሳወጣና ሳወርድ ሳስተካክልና ሳርም ስመርጥና ስጥል የነበረውን ሐሳብ መስመር አስያዝኩት የሚዋጥና የማይዋጥ መሆኑን የምወስንበትና የማጣጥምበት ዕለት በመሆኑ ሐሳቤ እንደ ሸማክአ መወርወሪያ በጭንቅላቴ ውስጥ ከወዲህ ወዲያ ተራወጠች የሸማኔ መወርወሪያ ካንዱ ጠርዝ ወደ ሌላው ጠርዝ ደርሳ በተመለሰች ቁጥር አንድ ሥራ ትከውናለች የእኔዋ የሐሳብ መወርወሪያ ግን ለጊዜው ባክና መቅረት እንጂ ውጤት ይዛ መመለስ ስላልሆነላት ጭንቀቴ ቀጠለ ያንን ከእኔ ጋር እየሄደች በዕጓለ ማውታ ውስጥ አባቱ የሞተበት ልጅ ነው እያልኩ ያሳየኋትን ልጅ አሁን እንዴት አድርጌ የእኔ የጌታነህ ያየህ ይራድ ልጅ ነው ልበላት። ድንገት እንደ ፈነዳ እሳተ ገሞራ የሐሳቤን ረመጥና አመድ ቋቅ አልኩት «በወላጆቻችን ቤት በሠራተኛነት ተቀጥራ በማገልገሏና ሠርታ በማደሯ አላፍርባትም ለወደፊትም አላፍርም» ብዬ በልበሙሉነት ጀመር ሳደርግ ዐይኖቿ በድንጋጤ ቦዙ ቀጠልኩ «የምወድሽ እኅቴ በመሆንሽ ምስጢሬን በመሐላ አላስጠብቅሽም በእኔ ላይ የደረሰና የሚደርስ መከራ ሁሉ ያንቺም በመሆኑ የመከራዬ ቀንበር ተጋሪ ነሽ እስከ ዛሬ ይህን ጉዳይ ካንቺ በመደበቄና ሳላዋይሽም በመቅረቴ እንደ ክፉ ሰው ትቆጥሪኝ ይሆናል ሲጓዝ የዋለ መንገደኛ ሲርበው ስንቁን ይፈታል ነውና እኔም ምቹና ትክክለኛው ጊዜ ከፍ ዐበበህይዩዐዐሂሬዞርዮ ሲደርስና ሐሳቤ አብቦ በሚያፈራበት ወቅት ምስጢሬን ላካፍልሽ በመወለኔ ይኸው ዛሬ ልገልጽልሽ ነው ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ ለተናገርኩት ሐሰት ሁሉ የእኅትነት ልቦናሽ ንጹሕ ይቅርታ አይነፍገኝም» ብዬ የሚቀጥለው ንግግሬን ሐሳብ ለማቀነባበር ያህል ትንፋሼን ዋጥኩ ሁለተኛዉን ምዕራፍ ከፈትኩ ሐሳቤን ባጭሩና በቀላሉ ለማስረዳት ስል ብዙውን የኑሮ እና የችግር ውጣ ውረድ በጥቂት ቃላት አጠቃለልኩት «ከስድስት ዓመታት በፊትያውም ይበልጣል በወላጆቻችን ቤት ውስጥ ስትሠራ የነበረችው የወዲያነሽ ብዙ ሥቃይና መከራ አሳልፋለች ዕርጉዝ ሆና መባረሯንም ታስታውሻለሽ ከእኛ ቤት ተባርራ ከሄደች በኋላ ልጅ ወልዳ በመጣሏ በወንጀለኛነት ተይዛ አምስት ዓመት ተፈረደባት ተጥሎ የተገኘው ልጅ አሳዳጊና ሰብሳቢ ባለማግኘቱ ለዕጓለ ማውታ ተሰጠ አሁን ግን የእስራት ጊዜዋን ጨርሳ ከወህኒ ቤት ወጥታለች በከባድ ችግርና በኑሮ ውጣ ውረድ በመጐሳቆሏ መልኳን እንኳ ለይቶ ስላላወቃት የገዛ አባታችን በአሁኗ ባለቤቴ ላይ አምስት ዓመት እሥራት ፈርዶባት ነበር ሕግ የጥፋተኝነት ማረሚያ እና የኃይል ሚዛን መለኪያና መሳያ መሣሪያ በመሆኑ የሆነው ሆኗል የገዛ ልጄን የሙት ልጅ ነው እያልኩ በመናገሬ በርኅራጌ ዐይን እንድታይው አድርጌአለሁ አስፈላጊ ተንኮልና የልብ ማራራቂያ ዘዴ ነበር ለየወዲያነሸ ያለኝ ፍቅር ጽኑ በመሆኑ ከወህኒ ቤት እንደ ወጣች ውድና ፍቅርት ባለቤቴ ብዬ ከእርሷ ጋር ጉጆ ወጥቻለሁ የሁለታችን የፍቅር ፍሬ የሆነውና ዕጓለ ማውታ ውስጥ ያደገው ልጃችን አሁን ከእኛ ጋር እየኖረ ነው ከትናንት ወዲያ በመንገድ ላይ እርሷን የምትመስል ሴት ከሩቅ አየሁ ያልሽኝም የልጄ የጋሻዬነህ እናት የማፈቅራት የኑሮ ጓደኛዬ የወዲያነሽ ነች ባጭሩ ላጠቃልልሽ ሦስታችንም በአንድ ላይ በመኖር ሳላይ ነን» ብዬ ለዓመታት በምስጢር እየቋጠርኩ ያጠራቀምኩትን ሐሳብ በደቂቃዎች ውስጥ ዘረገፍኩላት አንድ ግዙፍ ሸክም የተራገፈልኝ ያህል በጣም ቀለለኝ በአካባቢዬ ያለው ነገር ሁሉ ደምቆና ፈክቶ ታየኝ ። በአንቺ በኩል እንጃ እንጂ በባለቤቴ በኩል ምንም የማስብበትና የምሰጋበት ነገር የለም እኔን ወይም የወዲያነሽን በማግኘት መካከል ምንም ልዩነት የለውም ደስ እያላት ትቀበልሻለች ካንቺ በኩል የሚፈለግ ነገር ቢኖር ያለፈውን መጥፎ ልማድ ሁሉ ፍቀሽ እኩል መሆናችሁን በግብር ግለጪሳት በአዲስ የፍቅር ዐይን ተመልከቻት» ብዬ ከተቀመጠችበት አስነሣኋት የልቤን አድርሼ በሞቀ ልብ ወደ ከተማ ገሠገሠኩ አንዳንድ ቦታ ወስጄ ከጋበዝኳት በኋላ ልክ እንደ ልማዴ ቀበና ድልድይ ድረስ ሸኘኋት ከመኪና ወጥታ ጥቂት እንዴ ተራመደች አንድ ነገር ትውስ አለኝ ገበያ መኻል አዳልጦት እንደ ወደቀ ሰው ደነገጥኩ ሮጥ ብዬ ደረሰኩባት በድካም ሳይሆን በድንጋጤ ትንፋሼ ቁርጥ ቁርጥ አለ «ሰማሽ የውብነሽ» አልኳት ገና አጠገቧ እንደ ደረስኩ «ዛሬ ስለ ተነጋገርነው ማለት ስለ እኔና ስለ የወዲያነሽ ጉዳይ ለማንም ቢሆን ምንም የምትናገሪው ነገር የለም ድንገት እንዳትሳሳቺ ብዬ ነው» አልኩና መልሷን ለመስማት ቸኮልኩ ሣቅ ብላ «ምንስ ባላውቅ ይኸ ይጠፋኛል። እንጀራ በወጥ እካስሽ ነበር» ብዬ ሣቋዊን ተጋራኋት ውስጥ ውስጡን ነገር እየበላሁ ዳቦ ቆሉዬን አቦን ጀመር የቀኑን ውሉዬን ልነግራት ስላሰብኩ ነቃ ባለ ስሜት ተቀመጥኩ በየወዲያነሽና በየውብነሽ መካከል ያለውን ሰፊ ገደል በአንድ ምርኩዝ የምዘልበት ቀን ስለ ነበር በጣም ብጠነቀቅም ንግግሬን በቀላሉ ጀመርኩ «የወዲያነሽ» አልኳት ለጥያቄ በሚያመች የድምፅ ቃና ነቃ ብላ በመቆየቷ መለስ ብላ አየችኝ «እኔና አንቺ ከተገናኘን ወዲህ ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ አንድ ጉዳይ በትእዛዛዊ ሁኔታ እንድትፈጽሚ በውዴታ ላስገድድሽ ነው ዘወትር ጭንቀት ከማርገዝ አንድ ቀን መገላገል ይበልጣል የምትፈጽሚው ግን ግዴታ በሚያስከትለው ፍርሃት ሳይሆን በመግባባት ስለሆነ ቅር ሊልሽ አይገባም» ብዬ እንደ ጀመርኩ ጉዳዩን ለማወቅ የጓጓው አእምሮዋ መላ ሰውነቷን በንቃት አንቀሳቀሰው ምራቅ በጠገበችው ምላሴ ከንፈሬን ካወዛሁ በኋላ «በእኔ የተነሣ ብዙ ሥቃይና መከራ እንደ ደረሰብሽ ዐውቃለሁ አንዳንድ ጊዜ እንደ ነገሩ ሁኔታና ክብደት ከበደሉንና ካሠቃዩን ሰዎች መካከል ይቅርታ የምናደርግላቸው ሰዎች ይኖራሉ ለማጥቃትና ለመበቀል ሳይሆን ከጥቃታቸው መከላከል እስከምንችል ድረስ የምንታረቃቸውም አሉ የእኔና የአንቺ የጠበቀ ፍቅራዊ ግንኙነትና ኑሮ በየፅለቱ የሚጠነክርና የሚዳብር እንጂ የሚላላና የሚሟሽሽ ባለመሆኑ በሰዎች ዘንድ እንዲከበርና እንዲታወቅ አዲስ እንቅስቃሴ ማድረግ ይገባናል አንድ ጊዜ ከፍ ዐበበህይዩዐዐሂሬዞርህዮ ፍጹም ነጻ ከወጣን ከዚያ ወዲያ በሰዎች መካከል ነጻነታችንን ጠብቀን መኖር የጋራ ጥረታችን ይቀጥላል እኔ የአንቺን ትክክለኛ ትእዛዝ አክብሬ መፈጸም ሁሉ አንቺም የግማሽ አካሌ ቃል ነው ብለሽ ደምትፈጸሚልኝ አልኩና የማዳመጥ ጥንቃቄዋ ጠንከር እንዲል ንግግሬን አቋረጥኩ ለካስ ቆቅ ሆና ታዳምጠኝ ኖሮ «በላ ንገረኝ ትእዛዝህን ለመፈጸም ዝግጁ ነኝ» ብላ አስቀጠለችኝ «የተፈጥሮ ምስጢር እንኳ በየጊዜው እየታወቀና እየተገለጸ የሚሔድ ነገር እንጂ ለዘለዓለም ተሰውሮ የሚቀር አይደለም የእኔና የአንቺ ጋብቻ ባላሰብነው ሁኔታና ጊዜ በወላጆቼ ከመሰማቱ በፊት እኛው ራሳችን መጋባታችንን ማሳወቅ አለብን ከእንግዲህ ማንም እንዲሣለቅብን አልፈልግም» ብዬ ጥቁት ዝም አልኩ ያልጠበቀው ከባድ ፍርድ እንደተፈረጀበት እስረኛ ያ በለስላሳ ፈገግታ ወዝቶ የነበረው ፊቷ ትንሽ በትንሽ ተለውጦ ፍርሃት በበዛበት ትካዜ አንገቷን ደፋች የአነጋገሬን ሥልት ቀይሬ ቆጣ ያልኩ በመምሰል «ዛሬ ከሰዓት በኋላ የዋልኩት ከእኅቴ ጋር ነው ስለ ሁለታችን ትዳርና ኑሮ ነግሬያታለሁ የማፈቅራት ባለቤቴ የወዲያነሽ ናት ብያታለሁ የደረሰብሸን ሥቃይ ባጭርባጭሩ አስረድቻታለሁ በእርሷ በኩል ያለውን ጉዳይ ከብዙ የሐሳብ ውጣውረድ በኋላ አንድ ፍጻሜ ላይ አድርሼዋለሁ ባንቺ በኩል ያለውን ደግሞ አንቺው አመዛዝነሽ ያላንዳች አስጨናቂ ግዴታ እንደምትፈጽሚው አምናለሁ ሕይወት ከዐፈር ላይ ወድቃ እንደምትበሰብስ ቅጠል ሳይሆን በመሬት ላይ በቅላ እንደምትወጣ ተክል እንድትሆን ኑ ፍላጎቴ ነው የውብነሽ ነገ ትመጣለች» ብዬ ንግግሬን ያጠቃለልኩ መሆኔን ለመግለጽ እጄን ትከሻዋ ላይ አግድም ለቀቅሁት እጅግ በጣም ሲከነክኑኝ የነበሩትን ሁለት የኑሮ ጣጣ ምሽጎች በሙከራ ዒላማ መታሁ ብቻውን የበቅሎ ጥንብ እንዳገኘ ጆፌ ሐሳቤን ጥዬ ተንፈላሰስኩ ቁርበት ላይ የተሰጣ ስጥ እንደምትጭር ዶሮ በወረቀቱ ላይ እርሳሱን የሚፈገፍገው ጋሻዬነህ ብቻ የቤቱን ውስጥ ዝምታ ዳኘው የወዲያነሸ አስፈሪና አሠቃቂ ዜና እንደ ሰማ ሰው በዝምታ ተዋጠች ደግሜ ደጋግሜ መናገር መልሼ መላልሼ መጠለዝ ስለ መሰለኝ ሁኔታዋን አድፍጩ መከታተል ጀመርኩ ደረቷ ላይ በቅርፀ ህ ቅድ የተሰፋው ቀሚሷ ጣይም ደረቷን ገላጣ አድርጎታልፅ እጄ በትከሸዋ በኩል አልፎ ጣቶቼ ደረቷ ላይ ላል የገላዋ ትኩሳት ስሜቴን አንቀሳቀሰው ክራር እንደሚቃኝ ደርዳሪ ደረቷ ተራ በተራ ጣልብድግ ጣልብድግ አደረግኋቸው ዐይኖቿ ዕንባ አረገዙ የአዲስ ኀዘን መንሥኤ መሆኑ ገባነ «ስለ እኔ ስለ ዕድለ ቢሷ ብለህ እየተሠቃየህ የማይገባህን ልፋት ለፋህ ኑሮህ የተመሰቃቀለና እንዳይሆን በእኔ የተነሣ ነው ለኑሯችን ይበጃል የምትለውን ነገር ሁሉ በደስታ ከፍ ዐበበህይዩዐዐሂሬዞርዮ እቀበለዋለሁ የአንተን ማንነት ባለፈው ረጂም የመከራ ጊዜ ተረድጄቼዋለሁ ሕይወቴን በሙሉ እንኳን ብማስን ያንተን ውለታ ለመመለስ አልችልም አንተ ሐሳቤን ሁሉ እንደምትፈጽምልኝ እኔም ያንተን ሐሳብና ትእዛዝ ሁሉ ደስ እያለኝ እፈጽማለሁ እስር ቤት እያለሁ አንዲት በጣም የተማረች ጓደኛዬ ስለ ይቅርታ ምንነትና ለማን ይቅር ማለት እንደሚገባኝ አንጠርጥራ ነግራኛለች ጊዜና ሁኔታዎችን እያየሽ ዝግጅትና ጥንካሬሽን እየመረመርሽ ለይቅርታም ለፍልሚያም ዝግጁ ሁፒ ትለኝ ስለነበር በመጠኑም ቢሆን በእዚያ እጠቀማለሁ ከመዋደድ እንጂ ከመጣላትና ከመራራቅ ምንም የምናገኘው ጥቅም የለምና ያለፈውን ሁሉ በይቅርታ እተወዋለሁ» ብላ አንዳች ኃይል ፍርሃቷን ከላይዋ ላደ የገፈፈላትና ዕንባዋንም የምድረ በዳ ፀሐይ የመጠጠችው ይመስል በመጠኑ ነቃ ባለች ስሜት ደከምከም ያለች ፈገግታ አሳየች «ግራ ጉንጭህን ቢመቱህ ቀኝ ጉንጭህን ስጣቸው ወይም ክፉን በክፉ አትቃወም ነው የምትዩኝ። » ብያት እየሣቅሁ ወደ ውጪ ስወጣ እሷም እየሣቀች ወደ ቤት ገባች በዩ ዐዕብህዐይዩዐዕዐዕሂዞዐዮ ምዕራፍ ወደ ወላጆቼ ቤት በሔድኩ ቁጥር መኪናዬን የማቆማት ከአካባቢው አርቄ ነበር በሩን እንዳንኳኳሁ ወዲያው ተከፍቶልኝ ገባሁ በአሁኑ ጊዜ እኒና ያ ቤት ማንና ምን መሆናችንን ዘበኛው አሳምረው አውቀውታል ምድረ ግቢው ውስጥ ያሉት የኮክ ዛፎች ኮባዎችና ሌሎቹም አትክልቶች ሁሉ የቀድሞ ውበታቸውን የተጎናጸፉ መስለው ታዩኝ አንድ ጊዜ ቆም ብዬ ዙሪያውን ካየሁ በኋላ በቀጥታ ወደ ቤት ገባሁጵጸ መመላለሱንና ወጣገባ ማለቱን አዘውትሬው ስለነበር ፍርሃትም ሆነ ኃፍረት አልተጠጉኝም እሑድ እሑድ ባለነገር እንግዳ ስለማይበዛ ከአባቴ እጅ ያንዱ መልአክ መልክአ እንቶኔ አይታጣም ገባ ስል የአባቴ ነጭ ጋቢ ቤቱን ተጨማሪ ውበት ሰጥቶታል እናቴ የለበሰቻት ውሃ ሰማያዊ ጥለት ያላት ቀሚስ ከሩቅ ሲመለከቷት ጭጋግ የጋረደው ሰማይ ትመስላለች የውብነሽ በጊዜው ስለ እኔ በምታወራው ወሬ የወላጆቼ ሸካራ ስሜት ለስልሶ ውጥረቱ በመላላቱ መሠረታዊ አስተሳሰባቸው ሳይሆን ተራ ዕለታዊ አስተያየታቸው በመጠኑ ተለውጧል ሁለቱም በፈገግታ ተቀበሉኝ በሕሊናዬ ውስጥ የለውጥ ጮራ ጨረረ በአቀባበላቸው የተዝናናው ሕሊናዬ እጅ አነሣሴንና ሰላምታ አሰጣጤን አሳመረው መምጣቴን በድምፄ ያወቀችው የውብነሽ የቤት ውስጥ ቀላል ልብስ ለብሳ ከጐኔ ተቀመጠች በውስጤ የተጠነሰሰውን ዓላማና እምነት አባቴ ፊት በዐይነ ሐሳብ አቀረብኩትኔ የእኔ ለጋ እምነትና የአባቴ ግብዝ ሐሳብ ተፋጠጡ የእኔዋ ሐሳብ በዳመራ ነበልባል ውስጥ ዘሎ ለማለፍ እንደሚፈልግ ሰው ስትዘጋጅና የአባቴ ግትርነት በፈሪዎች መካከል እየቲጎማለለ እንደሚያላግድ ጀግና ተኮፍሶ ታየኝ እናቴ ፊቷን ፈታ አድርጋ ለሰስ ባለ የእናትነት ድምፅ «አረዛሬስ አምሮብሃል እሰየው። እያልኩ ማሰላሰል ጀጆመርኩ ስለ የወዲያነሸ በቀረበው አንዳንድ ትክክለኛ ምስክርነት ግን ከልብ ኩራት ተሰማኝ ከወሬያችን ውስጥ ጠቃሚ ፍንጮችና አስተያየቶች በማግኘቴ በቅርብ ጊዜ ውስጥ እንዲፈጸም ላሰብኩት ጉዳይ ጥሩ መንገድ ከፈተልኝ የጉዳዬን የመጀመሪያ ደረጃ በማይረባ ጭቅጭቅና መካረር ሳይሆን በደኅና ደኅና ዘዴዎች ካስፈላጊው ፍጻሜ ላይ ላደርሰው እንደምችል አረጋገጥኩ ምንም እንኳ የእናቴን አስተያየት በመጠኑ በመለወጥ ጥቂት የድል ርምጃዎች እንደማደርግ ባውቅም በአባቴ በኩል ግን ብዙ ውጣ ውረድ ዐይኑን ያፈጠጠ ኃይለኛ ግብ ግብ እንደሚጠብቀኝ ልቦናዬ በሚገባ ያውቃል ሆነም ቀረም የመጣው ይምጣ እንጂ የየወዲያነሽ የሰው ልጅነት ክብርና እኩልነት እንዲሁም የሕሊና ነጻነት ከሁሉም ነገር በላይ ስለሆነ ማናቸውንም አጥቂ እጋፈጠዋለሁ ምሳ ቀርቦልን ከበላን በኋላ ወደ መኝታ ቤት ዘልቄ አባቴን ስሰናበት ይኽን ወራት ደኅና ሰው ሆነሃል አባትና እናትን የሥጋ ዘመድን የሚያህል አለጥ ነገሩን ችላ ያልኩት አውቀህ እንደምትመለስ አውቄ ነውና አንተም አስብበት ሰሞኑን የማጫውትህ ነገር አለና እስኪ ብቅ ብቅ በል» ብሎ ወደ ኔጣው መለስ አለ የውብነሽ ማዕድ ከተነሣ ጀምራ ልብሷን ስትቀያይርና በመጠኑም ስትዋዋብ ስለ ነበር ጥቂት ተቀምጩ እንደጠበቅኋት ከተፍ አለች መንገድ ገባን ከፍ ዐበበህይዩዐዐሂሬዞርዮ እናቴ ደረጃው ላይ ቆማ «አደራ በጊዜ እንድትመለሺ ይኸ ወጣ ወጣ አለቻትና ተመልሳ ገባች የቀኑ ሞቃት አየር እንደ ብረት ምጣድ ያሰማትን መኪና ከፍተን በቀጥታ ጉዞ ጀመርን ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ከቢቴ አጥር በር አጠገብ ስንደርስ በደከሙ ዓይኖቹ ትናንሽ ፊደሎች እንደ ዓይነደካማ ሽማግሌ የውብነሽ በድንጋጤና በመገረም ዐይኗን ተክላ አየችኝ «ያንተ ነገር እኮ አይታወቅም ደረስን ልትለኝ እኮ ይሆናል» ብላ ወረቱ እንደ ረከሰበት ነጋዴ ዐይኗ ቃበዘ እጆቿ ተወራዕጩ ቁልቁልም ሽቅብም ወሰደቻቸው መጨረሻዋን ለማየት በጸጥታ ተቀመጥኩ ቃላቷ በድንጋጤ እየተቆራረጡ «እንዴት ብዬ ዐይኗን አየዋለሁ። ይልቅ አንድ የምነግርሽ ነገር አለ አሁን ከእኔ ጋር ወደ መኝታ ቤት ስትገቢ የውብነሽ አንድ ስጦታ ትሰጥሻለች ስጦታው ምን እንደሆነ አላየሁትም አልጠየቅኋትም አንቺ ግን አሁን እኔ ምንም እንዳልነገርኩሽ ሆነሽ በደስታ ቅረቢያት እምቢ ማለት ወይም ምስጋና የማቅረቡ ጉዳይ ግን የግል ጉዳይሽ ነው አልኩና ሻጭና ገዢን ከዚህም ከዚያም እንደሚያስማማ ደላላ ከሁለቱም ሁኔታዊ ጥቅም ለማግኘት በልቤ ኳተንኩ ይህ ሁሉ ልፋቴ የዓላማዬን የመጨረሻ ፍጻሜ ለማሳመር ነበር እኒና የወዲያነሽ ወደ መኝታ ቤት ስንገባ የውብነሽ ዝግጅቷን አጠናቃለች አንድ በጣም የሚያምር የወርቅ ሐብል ከነመስቀሉ በየወዲያነሽ አንገት ላይ አጠለቀችላት ለስጦታው ማድመቂያ ይሆን ዘንድ ፅቅፍ አድርጋ ሳመቻት እና አልጋው አጠገብ በነበሩት ወንበሮች ግራና ቀኝ ተቀመጡ የወዲያነሽ ደረቷ ከፍ ዐበበህይዩዐዐሂሬዞርህዮ ላይ የሚንተገተገውን አዲስ መስቀል እየተመለከተች «ምነው ይህን ያህል የውቢ ለእኔ እኮ እኅትነትሽ ብቻ ይበቃኝ ነበር ለዚህ ለአሁኑ ግንኙነት መብቃኒ ለእኔ ሽልማቴ ነው አሁንማ ምን እላለሁ። ክካመመሕማ ሂድ በጎ ካልሆንክ ደግሞ ሰኞ ሰው ላክ» አሉና ያስደስተዋል ብለው ያሰቡትን በሞኝ ሰው ፊት ላይ የሚታይ የፈገግታ ዐይነት አቀረቡልኝ ልቤ በደስታ ከመነረቱ የተነሣ ሣቄ ፈንድቶ አጉል እንዳያደርገኝ ነገር ሳላበዛ አመስግፔ ሹልክ አልኩ ጭንቀትና ሥጋት ተንጠርዞ እንደ ከበደኝ በመኪናዬ ገሠገሥኩ በራሴ ለመተማመን ያልቻልኩበትን ምክንያት ፈልፍዬ ማውጣት ባለመቻሌ በውስጤ ትልቅ ችግር ተፈጠረ ከመኪናዬ ወርጄ ወደ ቤት ስራመድ ምንና የት እንደምረግጥ የማውቅ አልመስልም ማንም ሳያየኝ ሰተት ብዬ እንግዳ መቀበያ ክፍላችን ገባሁ በቀስታ ሄጄ ከመስተዋቱ ፊት ለፊት ቆምኩ አኳኋኔ ከፍ ዐበበህይዩዐዐሂሬዞርዮ ስላላስደሰተኝ ምናልባት በፈገግታ ቢለወጥልኝ ብዬ ፈገግ አልኩ ከውስጥ ያልመነጩ ፈገግታ በመሆኑ ወዲያው ከሰመ እንዲያውም ስካሩ ያልበረደለት ሰው መሰልኩ እንጂ ጤነኛውን ጌታነህን ለመሆን አልቻልኩም ከወደ መኝታ ቤት እየኮረኮሩ የሚያሥቁት የልጅ ሣቅ አሁንም አሁንም ይሰማል ወዲያው ከሚከታተሉትና ሊይዙት ከተዘረጉት እጆች ለማምለጥ ግማሽ ኃይሉን ለሣቅ ያዋለ ልጅ ከወደጓዳ እየሮጠ መጣ ከእኔ ራቅ ብሎ ድካም የዋጣት ሣቅ እየሣቀ ቆመ አላየኝም የወዲያነሽ ጥቂት ዘግየት ብላ ጫጩቷን ተከትላ እንደምትሄድ ዶሮ እሱን ለመያዝ እየሮጠች መጣች በልፊያ የተበታተነው ጸጉሯ እንደ ጋሸበ አዝመራ የራሱን ግላዊ ውበት ፈጥሯል በዚያች ሰዓት ወደ ቤት ይመለሳል ብለው ስለማይጠረጥሩ እናትና ልጅ አላዩኝም ፊቷ እንደ በጋ ወራት ሙሉ ጨረቃ ደምቆ «መጣሁብሀ። » ብሎ በሩጫ መጥቶ እግሬ ላይ ተጠመጠምመ አንሥቼ ታቀፍኩት የወዲያነሽ ባደረገችው ልፊያ ፍቅራዊ ኃፍረት ስለ ተሰማት ከበስተጀርባዬ ቆማ አንገቴ ላይ ተጠመጠመች በአፍንጫዋ በኩል የሚወጣው ትንፋሽ እየተናኸች እንደምትስቅ ያስታውቃልነ ወደ መስታወቱ ሳይ የፊተኛው ጨምዳዳ ገጽታዬ ጠፍቶ በአዲስ ፈገግታ ተተክቷል ከግራናከቀኝ አማክለውኝ ተቀመጡ ያ ሲያዋክበኝ የነበረው ጭንቀት ለጊዜው ገለል ስላለልኝ ጥቂት ተዝናናሁ የጋሻዬነህ ወለላ አንደበትና የየወዲያነሽ ለዛሚ ቃላት እያረኩኝ አምስት ተኩል ሆነ ከዚያ በኋላ ግን እሷ ወደ ማድ ቤት ልጃችን ከቤት ውጪ ወጣ ወጣ ከማለታቸው ሥጋትና ጭንቀት ተቃረጡኝ እንቅልፍ የሥጋትን እድፍ አጥቦ ይወስድልኝ ይመስል ገብቼ ጋደም አልኩ ዳሩ ግን አስጨናቂ ሐሳብ ከጣራው ላይ የተንጠባጠበ ያህል ልዩ ልዩ ሐሳብ እንደ ጉንዳን ወረረኝ ታገልኩት በመጨረሻ ግን «ዛሬ ድል ማድረግ አለብኝ የሕሊናዬ ትክክለኛ ወኔ መገንፈል አለበት ምንም እንኳ ከንትርክ ይልቅ መግባባት ለመቀራረቢያ የተሻለ ቢሆንም ዛሬ ደግሞ አንድ ውሳኒ ተግባራዊ በማድረግ ሰፊ የኑሮ ምዕራፍ የምደመድምበት ቀን ነው» አልኩ አእምሮዬ ጥቂት ሰከን በማለቱ ለዐርባ ደቂቃ ያህል ደኀና እንቅልፍ ወሰደኝ ከሩቅ የሚሰማው የኤሌትሪክ እምቢልታ በወፍራሙ ጀምሮ በቀጭኑ በመጨረስ ሰባት ሰዓት መሙላቱን አሰማ የጋለ ሾቦ እንደ ነካው ሰው ደንግጩ ተነሣሁ እመር ብዬ ወርጄ ጫማዬን አደረግሁና ዎደ እንግዳ መቀበያ ክፍል ገባሁ ለካስ የውብነሽ ቀደም ብላ ገብታ ኖሮ የውጪ ከፍ ዐበበህይዩዐዐሂሬዞርዮ አገር መጽሔት እያገሳበጠች ተዝናንታ ትጠብቀኛለች አንዳችም ሐሳብና ሥጋት ያለባት አትመስልም ከምሳ በኋላ የአለባበስ ችሎታዬን ሁሉ አጠቃልዬ በዕለቱ አለባበሴ ላይ አዋልኩት ሙሽራ ሆፔቬ ባላውቅም ሙሽራ መሰልኩ አንጎሌ የኑሮ ፈተናውን ውጤት ለማየት አሰፈለፈ የወዲያነሸ የመሄጃችን ጊዜ መዳረሱን በማወቋ ጋሻዬነሀን ይዛ ወደ መኝታ ቤት ገባች አሥር ደቂቃ በማይሞላ ጊዜ ውስጥ አጥቢያ ኮከብ አስመስላው መጣች በእኔና በየውብነሽ ዝምታ ጭር ብሉ የነበረው ክፍል በጋሻዬነህ የልብስ ውበት እንደገና ነፍስ ዘራ «በሉ እንግዲህ በርቱ ይኸውላችሁ። በበዩ ዐበዚህይዩዕዐህዕዐሂዞሀሾ ወርን መኪናዬን ለማንቀሳቀስ ጊዜ ባይፈጅብኝም የአነዳዴ ፍጥነት ግን ካይኗ ቁ ደ ተቀየዱ በቅሎ ተጎተተ መድረስ አይቀርምና ደረስን እግሮቿ እ ለመጀመሪያ ጊዜ ያለአንዳች ፍርሃት መኪናዬን ከወላጀቼ ቤት የአጥር በር አጠገብ አቆምኳት እንደ ምክክራችን የውብነሽ በሩጫ ወደ ቤት ገሠገሠች ንዳድ እንዳንቀጠቀጠው ሰው አካሳቴ ተንዘፈዘፈ ጋሻዬነህ የመኪናይቱን ዕቃዎች እየነካካ እንደ ልቡ ይጫወት ነበር ሁኔታው የበግ ግልገልና የተኩላ ጨዋታ የአጥፊና ጠፊ ሽኩቻ መሰለ ሦስትና አራት ደቂቃዎች ዕድሜያቸው እያለቀ ዐለፉ ሥጋት እያከታለበው በከፍተኛ ፍጥነት የሚሽከረከረው ደሜ ከትንቅንቅ መኻል የወጣ ሰው አስመስሉኛል ከንፈሩን ላቀቅ እንዳደረገ ሰው በመጠኑ ገርበብ ያለው ትልቁ የአጥር በር እንደገና ተከፈተ የውብነሽ በፈገግታ ብቅ አለች ለጊዜው እንደሠመረላትና መልካም አቅጣጫ እንደ ያዘላሳት ከአረማመዷ ገባኝ ዳሩ ግን ሥቃይን ለማክበድና ሥጋትን ለመጨመር ያህል የተከናወነ እንጂ ወደ ድል አደባባይ የሚያዘልቅ የነገር ውጥን አልመስል አለኝ በመኪናይቱ መስኮት በኩል ብቅ ብላ «ከእሷ በስተቀር ማንም የለም ሊሳካልን ነው ዋናው ነገር ፍርሃትና ኃፍረትን በድፍረት ተክቶ ነገሩን ከፍጻሜ ለማድረስ መበርታት ነው ለምታቀርብልህ ጥያቄ ሁሉ ሳትርበተበት መልስላት የምናገፕኛት መኝታ ቤት ውስጥ በመሆኑ በሩን ዘግተን ነገሩን ማፈን እንችላለን» ብላ መልሴን ለመስማት ሻቀለችፁ እንደ ሐቀኛ የሕዝብ መብት ከየትም እስከ የትም እንዲነዛ የምፈልገውን ጉዳይ ይታፈን ማለቷ ራሴን ክፉኛ ጎጠጎጠኝ «በል ተነሥ ከእንግዲህ የሚያስፈራን ፍርሃት መሸነፊያችንና መውደቂያችን ይሆናል» ብላ የመኪናይቱን በር ከፈተችልኝ እኔ ግን ፍርሃቴ አልለቀቀኝም የማይቀር ውጥን በመሆኑ መንገድ ጀመርን ድንገት የየዋህነት ሞኝነት ተጠናወተኝና ጋሻዬነህን ቁልቁል አየሁት እስኪ ያንተ የልበ ንጹሑ ዕድል ይርዳን የዚያች የቅንና የደጓ እናትህ እንባዎች የእናቴን ልብ ወደ ርኀራጌ ይመልሱት» ብዬ የግቢውን በር ከፍተን ገባን ከወላጆቼ ቤት ብቻዬን የወጣሁት ጌታነህ ሁለት ሆቬፔ ተመለስኩ ሆኖም ለድል አድራጊነት ሳይሆን ለምርኮኝነት የምንገሠግስ መሰለኝ ደረጃውን መውጣት ስንጀምር ከወደ ቤት ቀ ያለች የሴት አሳሳል ሰማሁ ደረጃው ሳይ መቀመጥ ፈለግሁ የማይሆን ሃጽ ቀጠልኩ እንግዳ መቀበያ ክፍል ደረስን ጋሻዬነህ ወደ ሌላ ሰው ቤት ባጋጠመው አዲስ አካባቢ የተፈጥሮ ፈገግታው በእንግድነት የማትሞላ ር ሕይወት ትግል ነው። ና እስኪ ወዲህ ሳመኝ» ስትል ሰማሁ አእምሮዬ ውስጥ አንድ ነገር ዱሽ ብሉ የፈነዳ መሰለኝ ዙሪያዬን በአዲስ የተስፋ ዐይን አየሁት ከፊት ለፊቴ ያለው ነገር ሁሉ ደምቆና ፈክቶ ታየኝ አንጎሌ የሁኔታዎች መፈራረቂያ በመሆኑ ውስጣዊ እንቅስቃሴዬ ሁሉ በየቅጽበቱ ይለዋወጣል በአዲስ ዓመት መግቢያ ዋዜማ ማታ «ዓመት ዓመት ድገመኝ እያለ የችቦ እሳት እንደሚሻገር ሰው አንድ ርምጃ ወደ ፊት አንድ ርምጃ ወደ ኋላ በመሄድና በመመለስ እንደገና ቀጥ አልኩ «ንገሪኝ እንጂ የማን ነው ልጅ። እኔ ደግሞ በበኩሌ ያሰብኩትን በቅርቡ እነግርሃለሁ ደግሞ ምንድነው እያልክ ስትጨነቅ እንዳትሰነብት የሌላ አይምሰልህሀ ጉልቻን የመሰለ ነገር የለም የደኅና ሰው ዘር የጨዋ ልጅ ማግባትም እኮ ማንም ተመኝቶ የማያገኘው ትልቅ ማዕረግ ነው» ብሎ ወደ መኝታ ቤት ለመግባት መንገድ ሲጀምር «በል ከእነሱ ጋር ተጫወት አደራችሁን እንቅልፌን ሳልጨርስ እንዳትቀሰቅሱን» ብሎ ገባ የእኅቴና የእናቴ አንጎል ሲጨነቅበት አድሮ የዋለበት ጉዳይ በዚህ ሁኔታ በማለፉ በልባቸው እፎይ አሉ አባቴ በወጣትነቱና በጐልማሳነቱ ብዙ ያየና ያሳለፈ በመሆኑ የእኔን ከቤት መውጣት እንደ አንድ ትልቅ ኃጢአትና በደል አልቆጠረውም ወንድ ልጅና አንበሳ የትም ሄዶ የትም ገብቶ ማደር አለበት የሚለው አነጋገሩ እኔን በቸልታ የማያው ምክንያት ነበረች ፌሬ ከግማሽ ሰዓት በኋላ የባጥ የቆጡን አወራርቼ «ደኅና እደሩ» ብዬ ይ የቤቱን ዙሪያ ቆም ብዬ ተመለከትኩትነ የትዝታ ጥላ እንጂ የሕልውና ነ ሽው አልሆንልህ አለኝ ቤቴ ስገባ ጉልላትና የወዲያነሽ ፊት ለፊት ስት ዘነ ያነብባሉ ሰላምታ አቅርቤ ከጉልላት ጐን እንደ ተቀመጥኩ ከነአንኝት ሰል ጥፍ አንተን ስጠብቅ ቆየሁ ቀጠሮዬን ረሳኸው እንዴ» ብሎ ቁጭ በለል ፊያው አየኝ መለስ ብዬ ሳይ የወዲያነሽ ቆማለች «አረ ሥ ነ ምነው ምነው የኔ እመቤት» አልኳት በአሁኑ ጊዜ ከወንበር ላይ ትነሣው እንደ ዱሮው በዝቅተኛነት መንፈስ ባለመሆኑ አልከፋም ከፍ ዐበበህይዩዐዐሂሬዞርዮ ጉልላት የት እንደ ዋልኩ ለማወቅ ከአንገት በላይ አፈጠጠብኝ የነገሩን አቅጣጫ ቶሎ ለመቀየር «በሁለት ሰዓት ውስጥ ስንት ኩባያ ሻይ አስቀዳህ። አይደለም እንዴ። » ብዬ መንገድ ቀጠልን የወዲያነሽንና ጋሻዬነህን ይፔ ወደ ዋናው ቤት ገባን የውብነሽ ረጋ ብላ ተከተለችን እናትና አባቴ ከሰፊው መኝታ ቤት ወጥተው እንግዳ መቀበያ ክፍል ወስጥ ይነታረካሉ ገብተን ፊት ለፊት ቆምን አባቴ ለመጀመሪያ ጊዚ ባለቤቴንና ልጄን ይዢ እንደ ቆምኩ አየን መሬት ተሰንጥቃ ብትውጠው ፈቃዱ ነበር የወዲያነሽን ውስጣዊ የበታችነት ስሜት ስለ ተጫናት አንገቷን ደፋች እኔና ባለቤቴ ግራና ቀኝ ስንቆም ጋሻዬነህ ከሁለታችን ፊት መካከል ላይ ቆመ እናቴ በድንጋጤ አፏን ከፈተች የውብነሽ ግድግዳውን ተደግፋ ቆመች አባቴ በቀኝ እጁ አፉን አፍኖ የሚደረገውን ሁሉ በንዴት ይመለከታል ቀኝ እጄን በየወዲያነሽ ትከሻ ላይ ግራ እጄን በጋሻዬነህ ራስ ላይ ጣል አድርጌ «አብዛኛውን የሕይወቷን ሥቃይ በአጭር ባጭሩ ዘርዝሬያለሁ ምንጊዜም የማፈቅራትና እውነተኛዋ ባለቤቴ ይህቺ ነች ይህም ልጄ ከማሕፀኗ የተገኘ አስደሳች የሥቃይዋ መታሰቢያ ነው ዛሬ በይፋ የምትታወቅበትና ማን መሆኗን የምታስመሰክርበት ዕለት ነው ቀድሞም ቢሆን ሀብታሞች ለሀብት እንጂ ለፍቅር ሲጋቡ አላየንም የሰው ልጆች በሀብት ደረጃ እስከ ተለያዩና የበላይና የበታችነት ኑሮ እስካለ ድረስ ፍቅር የሚሸጥና የሚገዛ የገበያ ዕቃ ነው «ፍቅር የሕዝብ ሀብት እና የነፃ ፍላጎት ምርጫ መብት እስከሚሆን ድረስ ገና ብዙ ትግልና ውጣ ውረድ አለ አዎ ሁላችሁም ልብ አድርጉ ይህን ግለሰባዊ አዋጅ እንደ ሕዝብ አዋጅ አስተጋቡት የማፈቅራት ባለቤቴ የወዲያነሽ ይህቺ ናት።