Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የሚኩ ጠነራክለያዎ ነቋ ሃከርፃየስቆብ ኪትየጵየዊ ነው።ኩኩ ዘቭገዘብ ዘነተታ ዘዓሰቆብ ዘተታ ክክ ሕዞዘት ማስታወካቫ በዚህ መፅሐፍ ንፅ ዥ ጃሽጨኢጸጸብጭጩመመ ዘዙ ምንድን ነበር የቨርዓያዕቆብና የሸኳደ ሕይወት ሀኳም ነገሩን መሰረት የስራ ባሀለችን ለይ መሰረታ ፀ ያ ክርሰትናን ከተቀበልን በኋለ ቁሳዊውን ሰልጣኔ ኣርጥፍ አደር ወመ ሰዊ ሀይወት ለይ ብቻ ሆኖ ማስተዳደር ከለለተቻለ በ ዓም ነበር ዘርዓያዕቆብቦም ሆነ ወልደ ህይወት አዲሱና መሰረታዊ ፍልስፍና የሰው ልጅ መንፈሳዊ ከፍታን ሚያመጣው የተደላደለ ቁሳዊ መበረት ሲኖረው ነው።ለቅዱስ ያሬድ ይሀ ዓለም በመላ ልክ አንደ አንድ ትልቅ ማሀሌት ሲንዩኒ ነው ፍጥረታት ሁሉ አንድነት በዜማ የሚያመሰግኑበት ሲንፎኒ ይሄም ማለት ቅዱስ ያሬድ ተፈጥሮን የሚገነዘቡ በቀለሙ በልስለሴው አሊያም በቅርፁ ሳይሆነ በድምፁ ነው ፈጣሪውን በሚያመሰገንበት ቬማው ነው ለዚሀም ነው ።
ሶት ለመፍጠር ነው የመፃህፍት ተደራሲያንም የሚያነቡት ይሄንን ውይት ነው ይሄም የጊዜና የቦታ ሀግን የሚገረሰሰ ነው በተለያየ ዘመንና ቦታ ለይ የኖሩ ሰዎችን ክሞት አስነስቶና ወደዚህ ዘመን አምጥቶ በአንድ ርዕሰ ጉዳይ ለይ አንዲወያዩ ማድረግ የአንድ ደሪሲ ኖነኛና ተቀዳሚ ተግባሩ ነው በዚሀ መፅሐፍ ውሰጥ አኔም ያደረኩት ይሄንኑ ነው በመሆኑም ሀገራዊ ቁጭት የሚል ስም በሰጠሁት በክፍል ሁለት ላይ የኢትዮጵያ ሥልጣኔ ዘመናዊ ማሀበረሰብን መፍጠር ያልቻለበትን ምክንያት በተመለከተ በዘርዓያፅዕቆብ በወልደ ሀይወት በነጋድራስ ገብረ ሀይወት ባይከዳኝ ቢዶር አዓለ ገብረ ዮሐንስ በፐር መስፍን ወልደ ማሪያም አና በጾር ዳኛቸው አሰፋ መካከል ውይይት ፈጥራያለሁ በዚሀም ፐር መስፍንና ጾር ዳኛቸው ጀምረውና አንጠልጥለው የተውትን ነገር አኔ ጨርሸዋለሁ ጾር ዳኛቸው አሰፋ በ ዓዎ ለይ አክሱማዊነትና ለሊበስዊነት። በሚል መርሀ ለይ ከተመሰረተው የአክሰማውያን ሥልጣኔ ጋር በአጀጉ የሚቃረን ነበር የጾር ዳኛቸውን የፕር መሰፍንዝ የዘርዓያዕቶብንና የወልደ ሕይወትን ሐሳቦችን በአንደነት ተገምደው የምናገኛቸው አዚሀ የሪኛው ው ምንኩስና በዚህ መፅሐፍ ውስጥ የቀረበው ከእምነት እስተምህሮቱ አ የሞራል አሴቶችን አገደተሸከመ ዲበ አካላዊ አሳቤ ህዝቡ ዓለምን ተፈጥሮንና ከሰው ለጅ ውሌግዊ ምግነትን ከሚመለከትሰት አስተሳሰብ አገፃር ነው ባጭሩ የምንኩስና ሜታፈዚከስ አንደ ማለት ነው ሙታ ና ጄሻየቪበሸጨጨጨ ክዘ ቅራኔ ለይ ነውዘ ባጭሩ የነ አዲሱ አቀራረብ ኛውን ክዘ የኢትዮጵያ ፍልሰፍና ዋነኛ ርዕሰ ጉዳይ አድርጌ አምጥቸዋለሁዘ ለዚሀም ነው የዘርዓያዕቆብ ፍልስፍና በሁለት ዘመኖች በኛውና በንኛው ክዘ መካከል የተደረገ ፍልስፍናዊ ንግግር ጅከሀከርጸ ርሃ የሚሆነው በመፅሐፉ ውስጥ ፅኛው ክዘ ሥር ነቀሉ የባሀል ለውጥ ምንኩስናና የኛው ክዘ ተግዳሮት አክሱማዊነትና ለሊበለዊነት የኢትዮጵያ ጥንታዊ ሥልጣኔ አንደ አውሮፓዊው አቻው ለምን ዘመናዊ ማህበረሰብን መፍጠር ተሳነው። ሃይማኖት የሚለው ሳይሆን የተፈጥሮ ሀግ ለቦናችን የሚነግረን ነው ልቦና ከአዋቂነት ርዕህ ለሰው ልጅ ነፃ ፍቃድን ሰጥቷል ስለዚሀ የሰው ልጅ ላይ አስቀድሞ የተወሰነ ነገር የለም ትንታኔውን ዘርዓያዕቆብና ህልውናነት የሚለውን ርዕስ በምዕራፍ በገፅ ለይ ይመልክቱ አጅግ የተዋጣለትና ትክክለኛው የአኗኗር ዘዴ ክተፈጥሮ ዘሣና ስርዓት ጋር መስማማት ነው በመሆኑም ባህለችንና ማህባራዊ አደረጃጀቶቻችን ሀጎቻችን ሁሉ የተፈጥሮን ህግና ስርዓት መሰረት ያደረጉ መሆን አለባቸው ምሰራፍ ምንኩስናና የሃናኛው ከዘ ተግዳሮት የሚለው አንዲሁም ሴቶችና ወቢብ ኛው ክዘ የኢትዮጵያ ሥነ ፅሁፍ ውስጥ የሚለው ርዕስ ምሰዕራ የዚህ አምድ ትንታኔዎች ናቸው ን ጉዳይ ትን ሚስጥረ ሥጋዌዊ ዘርዓያዕቆብን የምንተነትነው አነዚሀን ሰባት የፍልስፍና አምዎቹን ኣየመነዘርን ነው ት ማን ኦን ማካኝ ሖጥታ ዞር ሜዣን አማና በመካከለኛው ዞመን «ይ ሃህነሩ ሃሙሥ ም ኦና ማይሞሂደ ብቁርኣን መፅሀፍ ቆዳ በፍረሰፍ መካሬ መጣማማ መ ከሆነ ማን ሰልጣኑ የፍሬሰፍ ሀመ የሚረ ርመበፀ ሃክ ርበርጠበፀ ሥሥ አ ከርዓያዕቆብ በዋሻ ውስጥ ሆና በመዝሙረ ጻዊት ሲቨክይ ከሁከት ዓመት ከጊን የኢትዮጵያ ፍክሰፍና የዘርዓያዕቆብ የሄደ ሐህይዌት ሐተታዎች ትንታነ የዘርዓያዕቆብ ሃን በሐተታው ውስጥ የዘርዓያዕቆብ የሀይወት ታሪኩ የሚገኝባቸው ምሰራፎች ምዕራፍ ውልደትና ትምሀርት ምሰራፍ ክስ ስደትና የዋቫ ኑሮ ምሰራፍ ተከሶ አፄ ሱስንዮስ ፊት ስለመቅረቡ ምሰራፍ የተረጋጋ ኑሮ ጅማሮ በአንፍራንዝ ምዕራፍ ጋብቻና የትዳር ሀይወት ምዕራፍ የአቶ ሐብቱ ሞትና የወልደ ሕይወት ታሪክ ምሰራፍ ፍፃሜ ዘርዓያዕቆብ በተለያየ ዕድሜ ለይ ሆና ያጋጠሙትን የግልና ሀገራዊ ክስተቶች ደግሞ በሚከተለው ሰንጠረሸ ላይ ተገልዷል ሙጮሙ መመፎዚከሸ መመመ ቨቭ ርመበፀ ሃክ ርበርጠበፀ የዘርዓያዕቆብ አጭር የሀይወት ታሪከ ኝ የኢትዮጵያ ፍክሰፍላ አነዚህን የዕድሜው ክስተቶቹን ማወቅ የተቻለው ዘርዓያዕቆብና ወልደ ሀይወት በሐተታዎቻቸው ውስጥ በፃሏቸው የዘመን ከሰተቶች አማካኝነት ነውእ ብ የዘርዓያዕቶብ የክደ የበይበዊ ዘርዓያዕቆብ ሐተታ ውስጥ በቀጥታ የተጠቀሱ ዘመናች በአንድ የኮክብ ። ለዚህ ጥያቄ ትክክለኛ መልስ የሚሰጠን ወልደ ህይወት ነው በዋሻ ውስጥም ለብቻው ሁለት ዓመት ናረ ከ ምከንያቱም ወልደ ህይወት ከዘርዓያዕቆብ ጋር ለ ዓመታት አንድ ላይ መናራቸውኑ በ። በሐተታው አንደሚነግረን ክሆነ ዘርዓንያዕቆብም ሆነ ወልደ ዮሐንስ የአክሱም ሰዎች ናቸው ዘርዓያዕቆብ አንደሚለን ያደግሞ ወልደ ዮሐንስ በተደጋጋሚ ዘርዓያዕቆብን ሲክሰ የነበረው ወደ ኣክሱም ገዥ ሳይሆን ደንቀዝ ደምቢያ ድረሰ ሄዖ ወደ ንጉበ ነገስቱ አፄ ሱስንዮስ ነበር ክአክሱም አስክ ደንተዝ ደምቢያ ድረስ ያለው ርቀት ደግሞ በጣም ብዙ ሰለሆነ ወልደ ዮሐንስ አንደ ቀላል ነገር የሚመላለሰበት ነገር አይደለም ከዚሀም በተጨማሪ ከአፄ ሱስንዮስ ሞት በኋላ ወልደ ዮሐንስ በአፄ ፋሲለደስ አዚያው ደምቢያ ውስጥ የሚገኙ አድባራት ላይ መሾሙ ዘርዓያዕቆብ ብቻ ሳይሆን ወልደ ዮሐንሰም የዚያው የደምቢያ ሰው መሆኑን አንደሚያባይ ፕር ጌታቸው ጠቅሰዋል። አፄ ዘርዓያ ምናገ ንን በጣም ብዙ በሰዎች አፄ ዘርዓያዕቆብ አና ፈላስፋው ዘርዓያዕቆብ አንድ ዓይነት ሰዎች ይመስሏቸዋል። አፄ ዘርዓያዕቆብ የተወለዱት በ ዓም ሲሆን ፈላስፋው ዘርዓያዕቆብ የተወለደው ደግሞ በ ዓም ነው የአፄ ዘርዓያዕቆብ የንግስና ዘመን ከ ዓም ድረስ ነበር ሌለው አፄ ዘርዓያዕቆብ አና አፄ ያሰቆብ ሁለት የተለያዩ ንጉሰ ነገስታት አንደሆኑ መታወቅ አለበት የአፄ ያሰቆብ የንግስና ዘመን ከ ዓም ድረስ አንደገና በድጋሜ ከ ዓም ድረሰ ነበር። ሐተታ ዘርዓያዕቆብ ምዕራፍ ሐተታ ዘርዓያዕቆብ ምዕራፍ ሐተታ ዘርዓያዕቆብ ምዕራፍ በዚህ መፅሐፍ ገፅ በዚህ መፅሐፍ ገፅ በዚህ መፅሐፍ ፅ ሃያ ዓያሉቁ ሪጻዛኮሪ ለሃወ ዖገሞ ሄጣ ካለ ሃግፆ ጣ መግ። ብያኔያቸውም ዘመን ጠቅሰው አላስቀመጡም ይህ ድምዳሜ ጥናት ላይ ተመስርቼ የደረስኩበት ነው ይህ ድምዳሜ በራሴ የታሪክ ሩበበበበበበበሸበዓ መ መ ርመበፀ ሃክ ርበርጠበፀ ምንኩሰናና የሻው ከዘ ተገዳሮት የኢትዮጵያ ፍኳሰፍጻ የዘርዓያዕቆብና የወክደ ሕይወት ሐተታዖ « ዘርዓያዕብና ኙ ቅዱሳን የዘርዓያዕቆብና የወልደ ሀይወትን ፍልስፍና ይበልጥ አያነበብኩና ፍልሰፍናቸውም የተፃፈበትን ምክንያት ይበልጥ አየተረዳሁ ስመጣ አንድ ድምዳሜ ለይ ደረሰኩ ይሄውም የአነዚሀን ፈላስፎች ሐሳብ በደንብ ለመረዳት የሀገራችን የምንኩስና ታሪክ መጠናት አንዳለበት ወሰንኩ ምክንያቱ ደግሞ የፈለስፎቹ ሐተታ በዋነኛነት ምንኩስናና ኛው ከዚ የገጠመው ተግዳርት ለምንኩስና የተሰጠ መልስ ሆና ስላገኘሁት ነው የሀገራችን ሀዝብ ክኛው ክዘ ጀምሮ ሲከተለው የነበረው የሀይወት ኣኗኗር የምንኩስናን መንገድ ነው ዘርዓያዕቆብና ወልደ ሀይወት ኛው ክዘ ሌለ ተገዳዳሪ የሀደወት አማራጭ ይዘው መጡ። ዘርዓያዕቆብ በሦስት ምዕራፎች ውስጥ ምሰራፍ አና አንዲሁም ወልደ ሀይወት በሁለት ምዕራፎቹ ውሰጥ ምዕራፍ ኣና ምንኩስናን ጠንክር ባሉ ቃለት ተችተው ፅፈዋል በተለይም ወልደ ሀይወት። ሐተታ ዘርዓያዕቆብ ምዕራፍ በዚህ መፅሐፍ ገፅ ሐተታ ዘርዓያዕቆብ ምዕራፍ በዚህ መፅሐፍ ገፅ ኤጮሙጮመሙመሥመሥመኋእጸህየበሺበሺቋቂወጭ መመመ ርመበፀ ሃክ ርበርጠበፀ ትዮቋያ ፍክሰፍና ዘርዓያዕቀብና የክደ ሕይወት ሐቶታዎች ትን የሌ ዘርንያዕጐቶብ ሰልቶች ደፈጥራሲ በ ይወሰናል የመንጭ ይንሰበፍል ድ መለያየት የ ተ ይማቸት መካከል የለር ። ዘርዓያዕቆብ አጠቃለይ ትምሀርት ለይ ያመጣው ነገር አብዮታዊ ነው አብዮታዊነቱ ደግሞ በማስተማሪያ ዘዴውና ይዘቱ ለይ ብቻ ሳይሆን አጠቃለይ ትምህርት ምን ዓይነት ዓለማ ሊኖረው ይገባል በሚለው ሐሳብ ላይ ጭምር ነው ለዘርዓያዕቆብ ትምህርት እርስበርስ የተያያዙ ሦስት ዓለማዎች አሉት » የመጀመሪያው ትምሀርት ከተፈጥሮ ሀግና ሥርዓት ጋር ተስማምቶ የሚናር ማሀበረሰብን መፍጠሪያ መሳሪያ ነው ሁለተኛ የአጉል ልማድ የአፈ ታሪክና የአምነት አዳና ሸክም የሌለበት በራሱ ነፃ ሆኖ የሚያስብ የሚመራመርና በዕውቀት ለይ የተመሰረተ ማሀበረሰብን መፍጠሪያ ነው በሦስተኛነት ደግሞ መንፈሳዊና ዓለማዊ ሀይወትን በማስታረቅ በምልዓትና በብልፅግና የሚኖር ማሀበረሰብን መፍጠር ነው የትምሀርት ተቀዳሚ ዓለማው በመጀመሪያው የትምሀርት ዓለማ ለይ ዘርዓያዕቆብ ከፈረንሳዊው ፈለስፋ ዣን ዣክ ሩሶ ጋር ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ሲሆን የፕሌቶና የጅን ሎክ ሐሳብ ግን ከዚሀ በተቃራኒ ነው ለምሳሌ ሎክ ስለ ትምሀርት ዓለማ ሲናገር አንዲህ ይለል ርመበፀ ሃክ ርበርጠበፀ ግሪዎቻጆ መፅካምሥን ምጋር ቁማርጉ ግ መሃ ሪ ለንደየሪሾዎ ግረረን ለይዲያም ፈፖዊ ሚሠሦው ሥለ ፅናዎ ወፀ ዳዲት ማድረ ሪውሖ የገሌቆምም ሉክ ተፈጥሪዩ ስሜት መጨቆን አለበት ነው የሚሉት ሰሜት ክአመዘክኘዮ ጋር ተቃርኖ አለው ብለው ሰለሚያሰቡ ነው። ዘርዓያዕቆብ አና ወልደ ሕይወት በዚሀ የትምሀርት ዓለማ ለይ ነበር ያመፁት። ዘርዓያዕቆብ አክሱም ለይ ይሄንን ነበር ሲያደርግ የነበረው። ሲል ኣንደገናም አኔን ያየ ሞሪለዊም ጭምር መሆኑን መ ክል ያለው ግንኙነት ሰነ ዕውቀታዊ ብቻ ሳይሆ በካየለ ውሰጥ ሲናር ብቻ ነው ረር አብና አየሱሰ አንድ የሚሆኑት አብ ተው ጥሮም ፈጣሪ በተፈጥሮ ዑሰዯራ ተ የርጣሪውን የሞራል ባሀሪና ኃይል ብቻ የሚያገዘባር ሲዝጠል ቀው ፍጡር ኩ ብቻ ነው ምም ግን ተፈጥሮ ፈግረ በአካልና በህልውና ክፈጣሪው ሀልውናና ገልፅ ችሉታ ብቻ ሳይሆን ክሆነ ግን ተፈጥሮ ኣሁን ድረሰ ፈጣሪውን አግዚአብ ቡ ሒር ተፈ ግለት ነፁ ተከሰቷል ማለት ነው የአግዚአብሔርን ባሀሪና ፍለጎት የምናውቀው የተፈጥሮን የሚለው አባባል ሎጂካሊ የሚወስደን አግዚአብሔር ሰጥ ተከሰቷል ወደሚለው የሼሊንግና የሄግል ሐሳብ ክተፈጥሮ የተገነጠለ አግዚአብሔር ሊናር ክቶአዊ ተፈጥሮ ሜካኒካል የሆነ በመሆኑም ዘርዓያዕቁፀ ሀግና ሥርዓት በማየት ነው ግዝፈትን ተለብሶ በተፈጥሮ ው ነው ይሄም የአርሰቶትል ዓይነት አንደማይችል አንዲሁም የኒውተን ዓይነት ተና ዩኒቨርስሊኖር አንደማይችል ያመላለክተናል ጭ ካደረገ በኋላ ክተፈጥሮ ተገንጥሎ አግዚአብሔር ራሱን በተፈጥሮ ውስጥ ተጨባ ኢይደለም የሚኖረው ይልቅስ በተፈጥሮ ሁሉ ውስጥ ሆና አንጂ። ዘርዓያዕቆብ አግዚአብሔርን ካሀናቱ ለይ ሳይሆን ተፈጥሮ ውሰጥ ነው የምናገኘው የሚለው ለዚሀ ነው ምንም አንኳ ዘርዓያዕቆብ ስፒናዛ ኅተ ቬሊንግና ሄግል አግዚአብሔር ከተፈጥሮ የተገነጠለ አይደለም በሚለው ሐሳብ ቢሰማሙም በምን መልኩ። ክፍፎርዐበር ጸኳእዐ በመሆኑም በሰው ልጅ ውሰጥ ንቃተ ሀሊናን አንደ አዲስ ተላብሶ የሚነሳው አግዚአብሔር ራሱ ነው አግዚአብሔር ከተፈጥሮ ጋር መስተጋብር የሚፈጥረው በሰው ልጆች በኩል ነውና። የዘርዓያዕቆብ ፍልስፍና የሚያተኩረው ልክ ጀርመኖቹ ከንዳደረጉት አግዚአብሔር ወደ ተፈጥሮ የተቀየረበትን አና ኣንዲሁም ከተፈጥሮ ወጥቶ ወደ ራሱ አንድነት የሚመለሰበትን ሂደት ሳይሆን በተፈጥሮ ውስጥ ተጨባጭ ሆኖ የተገለፀውን አግዚአብሔር ባፀሪና ፍለጎት መረዳት ለይ ነው የሚያተኩረው ዘርዓያዕቶብ ክልቦና የሚያምረው ለዚያ ነው ልክ አንደ ጀርመን ፈላሰፋዎች ሁሉ ዘርዓያዕቆብም አግዚአብሔር የሚሰራው በተዓምራት ሳይሆን በአመክንዮ ነው ብሎ ያምናል ዘርዓያዕቆብ ልክ አንደ ክርስትና ሁሉ አግዚአብሔርን ሁሉን ቻይ በሁሉም ቦታና ጊዜ የሚገኝ ሁሉን አዋቂ ደግ ሩዘሩህ ጠባቂ ፍትሐዋ አፍቃሪ ነው ይለዋል። ከዚያው ገፅ ሐተታ ዘርዓያዕቆብ ምዕራፍ በዚህ መፅሐፍ ገፅ ዴዴ። የሚለው ይሄገን የሰው ልጅ ተፈጥሮ ለይ የታተመውን ሀግ የሚገልፀው ወይም የሚያሳየውን» ብርሃን ነው በመሆኑም ልቦና ይሄንን አድርግ ያንን ግን አታድርግ የሚል ሀግ ኢደለምክ ለቦና ሀፃ ከሆነ ነፃነት የሚባለው ሐሳብ ትርጉም የለቨ ይሆናል። የኔ ሰቶችና ወሲብ በኢትዮጵያ የኛው ክዘ ሥነ ሰሁፍ ውስጥ የመካከለኛው ዘመን የኢትዮጵያ ማሀበረሰብ ለሴቶችና ለወሲብ የነበረ» አመለካከት በመተቸት በኛው ክዘ ለይ የተፃፉ ሁለት የፍልስፍና ድርሳናት አሌኒ ድርሳናቱን በድብቅ ያዘጋጁት ደግሞ አራት አይናው ዘርዓያዕቆብና የአሱ ተኔ የነበረው ወልደ ሀይወት ናቸው መቼም ስለሴቶቻችን መብት አኩልነትና ነፃነት የዘርዓያዕቆብንና የወ ልደ ሀይወት በል ወን ገትሮ ኢትዮጵያ ውስጥ የተከራከረለቸው ሰው ያለ ኣይመሰለኝጾ የቶ በበበበ ትምሀርት የተፈጠሩት የኛው ክዘ ምሁራኖቻችን እዝ መልቶ ት የዘርዓያዕቆብንና የወልደ ሀይወትን ያሀል አልተክራከሩም። የሸርዓያአቀበና የወኳደ እይት ሐቅነ ኢጨ ሰብዓዊ ፀህብች ሴቶችና ወሲብ በሊትዮጵያ የኛ ከዘ ሥነ ፅሁፍ ውሰጥ የመጡ ሐሳቦች መሆናቸው ነው አውሮፓውያኑ ሰለ ሴቶች መብት መጠየቅ የጀመሩት ኛው ክዘ ለይ ሲሆን ጥያቄውም የመጣው በኢንዱስትሪው አብዮት ወጫዊ ኢኮኖሚያዊ ግፊት የተነሳ ነው ዘርዓያዕቆብና ወልደ ሀይወት ግን አንደ ሴቶች አና ወሲብ ያሉ ርዕሰ ጉዳዮችን ያነሱት ምንም ዓይነት ውጫዊ ኢኮኖሚያዊም ሆነ ማሀበራዊ ግፊት ባልነበረበት ድቅድቅ ጨለማ ውሰጥ ሆነው ነው በርግጥ ዘርዓያዕቆብ ሰለ ወሲብ አንዲያነሳ ያሰገደደው የምንኩሰና ሀይወት ላይ ያለው የመረረ ተቃውሞ ነው። ዘርዓያዕቆብና ወልደ ሀይወት ይሄንን አስተሳሰብ ነው የታገሉት። ዘርዓያዕቆብ በጣም ብዙ ቦታ ላይ ከተፈጥሮ ሀግ ጋር የተስማማና የበለፀገ ባሀል ለመፍጠር አሱ የነበረበትን ባሀል ሲተች ይታያል በዘርዓያዕቆብ አመለካከት አንድ ጣሀበረሰብ የበለፀገ ባሀል አንዲናረውና ወደ ፊትም አያደገ ለመሄድ ከተፈጥሮ ሀግና ሰርዓት ጋር መስማማት አለበት የሰው ልጅ ባህልና ሥልጣኔ ለተፈጥሮ ሀግና ስርዓት አወንታዊ ትርጉም በመስጠት ላይ የተመሰረተ መሆን አለበት የኮሪቱ ሀግና ባሀል ለሴቶች የሚሰጠው ቦታ በጣም የወረደው ለዚህ መርሀ ስለማይገዛ ነው ዘርዓያዕቆብ ለዚሀ ችግር አንደ መፍትሄ የሚያቀርበው ደግሞ የችግሩ መሰረት ላይ አንድናተኩር ነው ይሄውም የማሀበረሰቡ ባህልና ልማድ ለይ ብቻ ማተኮር ሳይሆን የችግሩ ምንጭ ለተፈጥሮ ያለን ግንዛቤ ነው። ተፈጥሮን ሐተታ ዘርዓያዕቆብ ምዕራፍ በዚህ መፅሐፍ ገፅ ርመበፀ ሃክ ርበርጠበፀ የኢትዮጵያ ፍክሰፍና የዘርዓያዕቆብ ክክክ እበት ተኦ ጊጊ ማሀበረሰብ የግድ ው ተፈጥሮን የሚያንጓጥጥ ወደ የሚጨቁን ሰወ ና ሴት ምን አገናኛቸው ምዘ አንደት። መ ም ና ድ ማርነ ሩሶ ይሄንን ይበል አንጂ ዘርዓያዕቆብም የናረበት ማሀበረሰብ አባታዊ በመሆኑ ባህላችን ከቅድመ ጋብቻ ሂ ደቶች ጀምሮ አስከ ድሀረ ጋብቻ ትዳር ውስጥ ባሉ ሂደቶች ውስጥ ሁሉ ቤቶች ተበሚነት የለቸውምዘ ዘርዓያዕቆብ የሚተቸው ሁለቱንም ቅድመና ድሀረ ጋብቻ ደቶቻችንን ነው ትችቱንም ራሱ ዘርዓያሰቆብ በተግባር በህይወት ናሮበት አሳይቷል ዘርዓያዕቆብ የቅድመ ጋብቻ ሂደቶች ላይ የሰነዘረው ችችት ዘርዓያዕቆብ ማሀበረሰቡ በቅድመ ጋብቻ ወቅት ያሉትን ሂደቶች የተቸው አሱ ራሱ ወደ ጋብቻ ለመግባት በተንደረደረበት ወቅት ነው በዚህ ወቅት ዘርዓያዕቆብ አቶ ሐብቱ ሒሩትን ለሚስትነት አንዲሰጠው ዘርዓያዕቆብ ሲጠይቅ ከዬ ኮዐዝሣዩዙ ከከነ እዘርአኳ ጳ እ ኳ ዷ ርመበፀ ሃክ ርበርጠበፀ የኢትየጵያ ፍክሰፍና የክ አቀበ የ ክይወት ሐተታዎች ኑን እና ሀገር ባሀል ውሰጥ የቤት ሰራተኛች በጣም የመጀመሪያው በክለባችን ለቤት ሰራተኛች የሚጠቀሙት ሰሞች ለወ የኬ የሚያደርጉ ናቸው ለምሳሌ ባሪያ ገረድ አገልጋይ የመሳሰሉት አሁን ከ ለይም ይሄ ባሀል ተንፀባርዳል ለዚሀም ነው ለዘርዓያዕቆብ ላ ክ ያለው አነዚሀን የሰውን ልጅ ክብር ዝቅዝቅ የሚያደርጉ ቀጵ ይልቅስ በክብር ይቺን ልጅ አለት ኣሎ አልተጠቀመም ፈም ሰው አንደሚጠራበት። ሐተታ ወልደ ህይወት ምዕራፍ በዚህ መፅሐፍ ገፅ በበከከከከበከከከከከከከሙኖሎኖሞዎዳ። በሀልውናነት ፍልሰፍና መሰረት ግን አያንዳንዱ ሰው የራሱን ምንነትና ሰጣ ፋንታ ራሱ ይወስናል በመሆኑም ሀልውናነት ክሐሳባዊነትና ከቁስ አካላዊነት ፍልስፍናዎች ባሻገር አንደ ኛ አመራጭ ሆና የሚቀርብ ፍልሰፍና ነው የሀይወትን ዕጣ ፋንታ ከአግዚአብሔር ውጭ አድርጎ በየኣያንዳንዱ ግለሰብ መዳፍ አጅ ላይ ማድረጉ የሀልውናነት ፍልስፍናን ከኢአማኒነት ጋር የሚያስተሳስረው ቢመሰልም ይሄ ፍልስፍና ግን ኣንደ ኪርኩጋርድ ያሉ አማኝ ፈለስፎችንም ያካትታል ዘርዓያዕቆብንም የምናገኘው አዚህ ውስጥ ነው በአማኝ ሀልውናነታውያን አመለካክት አግዚአብሔር ለሰው ልጅ ሙሉ ነፃነትን ስለሰጠ በሀይወታችን ውሰጥ ለሚያጋጥሙን የሰለተለት የህልውና ችግሮች አግዚአብሔር ተጠያቲ አይደለም ለምሳሌ በዘርዓያዕቆብ አመለካከት አግዚአብሔር በሰው ልጆች ሀይወት ውሰጥ ጣልቃ የሚገባው ሰዎች በራሳቸው አቅም የተቻላቸውን ካደረጉ በኋላ ክአነሱ አቅም በላይ የሆነ ችግር ሲገጥማቸው ብቻ ነው ዘርዓያዕቆብ አንዲህ ይላል ወቋድያ ፖኃንጋዕ ሓጋድሃና ዕውቿቋት ፈሷዘፅሃ ግ። ሐተታ ዘርዓያዕቆብ ምዕራፍ በዚህ መፅሐፍ ገፅ እና ምዕራፍ ገፅ ማርከሲዝምሌኒኒዝም መዝገበ ቃላት አ ኩራዝ ገፅ ከዚያው ገፅ ሐተታ ዘርዓያዕቆብ ምዕራፍ በዚህ መፅሐፍ ገፅ ገዜክክ ክክክ ዊሽ ሥ ርመበፀ ሃክ ርበርጠበፀ ጾንሙምሥሉሥ ኩርቋ ፍክሰዱኣ በበአዓኮቆብኣ የክዜዩ ሕስክስ ለሰሥነነን የኣ የሚለም የዞሀልውናነት አመለካክት ክተፈጥር ብነ ልኛ ነው። ሐተታ ዘርዓያዕቆብ ርመበፀ ሃክ ርበርጠበፀ ሙ ሒየየቋያ ፍሕ። በሮሲኒ ድምዳሜ መሰረት ግን ሐተታ ዘርዓያዕቆብ የኛው ክዘ መፅሐፍ ሳይሆን የኛው ክዘ መፅሐፍ ነው። በዘርዓያዕቆብና በወልደ ህይወት መካክል አንደዚህ ዓይነት ግንኙነት ያልታየሁ ክይዘትና ክጥልቀት አንፃር ወልደ ሀይወት የዘርዓያዕቶብን ፍልሰፍና ሰላላላደገ» ነው አንዲያውም ወልደ ህይወት የሐተታው የመሬጨረሻዎቹ ምዕራፍ አካ ፈለስፋነቱን ይረሳና ፍፁም የአምነት ሰው አየሆነ ይሄዳል ወልደ ሀይው የሐተታውን የመጨረሻ ክፍሉች ወደ ሞት በተቃረበበት የአር ና ዘመኑ አንደፃፈው በተለየ ሁኔታ የሚያስታውቀው ምዕራፍ ነው ምሰ አምነት አምስት ው ናብትን ጉልበቱን አዚኸኛው ምሰራፍ ላይ አናየውም ይየ ሽ ነወ ሐተታውን በሙሉ በአንድ ወቅት ላይ ሳይሆን በተለያየ ዘመን ለይ መዙ በዚህ መፅሐፍ ገፅ የክደ ሕይወት ፍክሰፍኣ ዞልደ ሀዞይጦት ተ አልነበሩትም። ሀ ለይ ሊነሳ የሚችለው ጥያቄ የሁለቱ ልጆች ነገር ነው ወልደ ዛለትዳር ሰለነበር ዘርዓያዕቆብን ዳዊት ከማፃፉ በሰተቀር ሌለ ታሪክ ሚካአዶ አደስቱን ትንንሸ ልጆችን ተሰማንና ምትኩን ግን በአባታቸው ጥያቄ የለወም ሦለቶን ወት ድረሰ አንዳሰተማራቸው ነግሮናል ነገር ግን የተሰማን ነገር ዕቆብ አስ በርግጥ የወልደ ህይወትን ያሀል በትምህርቱ ቢገፋና በደንብ አልነባሪ ላጎት ቢኖረው ኖሮ በዘርዓያዕቆብ ሐተታ ውሰጥ ቦታ ሊኖረው መር ሆኖም ግን አንደዚያም ሆና በንባብ ቤት አያሉ ዘርዓያዕቆብ አንዳንድ መሉ ነገሮችን ሳያወራቸው አይቀርም ይበልጥ አየተማረ ሲሄድ ግን የአቶ ሐብቱ ቤተሰብ ይበልጥ የክርክር ን ግልፅ ነው ፍልሰፍናና ሃይማኖት ዘመናዊ ትምህርትና ልማድ ቤት አንደሚሆ ነህኑ አይቀሬ ነው የሚጋጩበት ቤት ለይ ግን አንድ ትልት ጥያቄ አለ ይሄውም ዘርዓያዕቆብ በአክሱም ወንበር አዚህ ለይ ቱን ጉባዔያት ብሉይን ሐዲሰን መፅሐፈ ሊቃውንትንና መፅሐፈ ዘርግቶ ንን ለአራት ዓመታት አሰተምሯል። ይሄውም ዘርዓያዕቆብ ለይ የተጀመረው ፍልሰፍና ከወልደ ሀይወት በኋለ አውን መቀጠል አልቻለም የሚለው ነው በሌለ አነጋገር አውን ወልደ ሀይወት ተማሪዎች አልነበሩትም። በኢትዮጵያ ባህል ውሰጥ ደገዋ አንደዚሀ ዓይነት ማሀበራዊ አውቅና ከአባት ወደ ልጅ ይተለለፋል ሽ በዚህም የተነሳ የአቶ ሐብቱ ልጅ ወልደ ሀይወት የአካባቢውን ልይኙ ለማስተማር ቢነሳ በሀብረተሰቡ ውስጥ የተዓማኒነትና የተቀባይነት ችዢ አይገጥመውምዛ ጌገኛው ክዘ የመጀመሪያው አጋማሸ ለይ በነበረው የአንፍራንዝ ማሀበረሰብ ውሰየና ። በዚሀም የአካባቢው ሰው ሁሉ አንድ ፀሐፊ ተገሄቷፅ አያለ ዳዊት ለማፃፍ የሚመጣው ወደ ዘርዓያዕቆብ ነበር ክዘርዓያዕቆብ ሞት በኃለ በአካባቢው ከማንበብ ክፍ ያለ ትምሀርት የነበረው ብቸኛው ሰው ወልደ ሀይዐት ነበር ወልደ ሀይወት ደግሞ የአካባቢው ነባር ነዋሪ የሆኑት የአቶ ሐብቱ ልጅ ነወ። ተ ያላ ወው አለበት ቸው አመለካከት የፈላሰፎቻቸው ተፅዕኖ ኣንዳለበትና አንደፈርን የዘርዓያዕቆብ የልጅ ልጆች አና የወልደ ሀይወት የልጅ ልጆች አሁን የ ለላው በርግጥ ወልደ ሀይወት ስለማግባቱና ስለመውለዱ የነገረን ነገር አፍጣ ናም ግን ምንኩስና ላይ ካለው ተቃውሞ አንፃር አና የጋብቻን መልካምነት ጠንክሮ ከመፃፉ አንፃር ትዳር ሊኖረው አንደሚችል በአርግጠኝነት መናገር ይቻለል ወልደ ሀይወት በነገረን መሰረት የዘርዓያዕቆብ የበኩር ልጅ የሆነው ሐብተ ሚካኤል ያይገጾችና ሴት ልጆች አንደወለደ ዘርዓያዕቆብም የልጅ ልጅ አንዳየ ነግሮናል ዘዚዘም በተጨማሪ ልጆቹና የልጅ ልጆቹም የተወሰኑት አዛው አንፍራንዝ ቀሪዎቹ ደግሞ ወደ አናታቸው ሀገር ወደ ለምጌ ሄደው አንደኖሩ ነግሮናል ስለ ዘርዓያዕቆብም ሆነ ሰለ ወልደ ህይወት ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኝት ወደ አንፍራንዝና ለምጌ ሄዶ የልጅ ልጆቻቸውን ማግኘትና በሀገሩም የሚወራ ነገር ካለ ወጠየቅ ያሰፈልጋል የተሰወሩ የወልደ ሀይወት ተማሪዎች ከነበሩም በዚሀ ሂደት ለታወቁ ይችለሉ። በመሆኑም የዘርዓያዕቶና የወልደ ሀይወት ከዲሱና መሰረታዊ ፍልስፍና የሰው ልጅ መንፈሳዊ ከፍታ የሚያመጣው የተደለደለ ቁሳዊ መሰረት ሲኖረው ነው የሚል ነው በመሆኑም የዘርዓያዕቆብና ወልደ ሀይወት ትምሀርት የሰው ልጅ ምድራዊ ነር ላኦ የሚያተኩርና ዓለማዊ ሀይወትም አንዲጀመር የተደረገ መከሪ ነውህ የሰውን ልጅ ምድራዊ ህይወት ለመቀየርና የቆረቆዘው ሀይወቱንም ለማታት ደግሞ ብቸኛው አማራጭ ስራ ለይ ያለውን አመለካከቱን አንዲቀይር ማድረገ ነው። የዚህ ለውጥ ምክንያት ደግሞ ሰሬ ለሆነው ክርስትና ዴ አዎ መመጣት አተረጓጎም መሰጠቱ ነው ይሄም ጠባብ የሆነ አዲስ ትርጉም አዴስ ዓቦ ጋ አዲስ የክርስትና ትምህርት በኙ ቅዱሳን አማካኝነት ኛው ክዘ ፖ ወ ወደ አክሱም የገባ ሲሆን ኛው ክዘ ለይ ደግሞ ከአክሱም ከተማ አልፎ ሥታ ሥንርች ለይ ሁሉ ተስፋፍቷል ና ገ ዓኙ ቅዱሳን መነኮሳት ክርስትና ማለት ምንኩስና ነው የሚለውን ትምሀርት ይዘው ወደ አክሱም ሲመጡ ከሚዲትራኒያን ሀገሮች ተነስተው አክሱም የደረሱት በዳግማዊ አፄ አለ አሚዳ ዘመን ነው ላሙዮ ትኩረት ከፍቶኛው ክርስትና ምንኩሰና ነው የሚለው አዲስ ትምህርትም የነገለታቱን የ አቅጣጫ ክዓለማዊ ገናናነት ወደ መንፈሳዊ ጭምትነት በመቀየር አክሱማዊነት ፍይ ግደይ የኢትዮጵያ ሥልጣኔ አዲስ አበባ ን ገፅ ርመበፀ ሃክ ርበርጠበፀ ኣክሱም ላይ ን ታረክ ደግሞ የጉ ኑ ህ ታሪክ ለዚህ ድምናዳሚዮ ባህል ከተለፋቁ ጫኩ የምንኩስና ንን ሚያችን ጥሩ በባህ በተከታራዕ ት በ ትጂችንን ኣንመልከት ኣስቲ የ የመጡነ ከ ማሮፒየስ ወበኑትን የነዚ ፍሪምናጦስ ከተባሉ ሁለት ህ የፖየር ሶሪ ረሰካኳ ስና መድ ር ት ወጣት ዘመጾፍ ካርሰኑ ብ ላይ ኣረፍት ያደር ር በመሁን ኩነራሩሶሰፋ በመግባት ዛፍ ስር ፍኩ ብለሬ መ ኣዲሲየስሰና ሩን ጎብነፋ ከ ካፒቴን ከአዱሊስ ሰዎች ጋር ፅሐፍ ያነቡ ነበር በዚ ጦስም ዕሶማእ ሁሉንም ሠር ፁብ ይፈጥር ህ መቁፏል አ ቶ ገደሊቸው። ድምዳሜያቸው የሚሆን የታሪክ ድጋፍ ነው የአፄ ካሌብ ዘመን የአክሱም ስልጣኔ ከፍተኛ ደረጃ የደረሰበት ዘመን ቢሀገቦ የምንኩስናው ሀይወት ግን ሥልጣኔው የተመሰረተበትን የሰውን ልጅ ምድረዊ ሀይፀት የበለይነት ማስጠበቅ የሚለውን መርሀ ክውስጥ እየገዘገዘው ነበር ምንከስና ጉዞ ዩኒ ለሚለው ፍልስፍ በዚህ መፅሐፍ ገፅ ን ይመልከቱ አንዲሁም መሪራስ አማን በላይ የጥንቷ ኢትዮጵያትነሴ ታሪክ ኛ ዕትም ገፅ ን ይመልከቱ በላይ ግደይ የኢትዮጵያ ሥልጣኔ አዲስ አበባ ገፅ ከዚያው ገፅ የ ነ ዐ ገጠር ላ ሃ ሀ ። ማነ መሆኑንም እንዳንረሳ ዊነት መነሻ ምክለ ምንኩስና ሀብረተሰቡ ውስጥ እንደዚህ ዓይነት ምስቅልቅል ጊኛው ክሽዝ ድረስ ግን ምንም ዓይነት ተቃውሞ አልገጠመሮም ነር ም የኢትዮጵያ ፍልስፍና የተነሳው ይሄንን ምስቅልቅል ሀይወት ለማስተካከል ህ ካፋ አነጋገር የኛ ክዘ የኢትዮጵያ ፍልስፍና የተነሳው ለምንኩስና ሀይወት መፅሰሰጣ ነው ከሻው ክዘ ጀምሮ የተሰፋፋው የምንኩስና ሀይወት ተግዳሮት የገጠመው አ ክዘ ሊይ ነው ዘርዓያዕቆብና ወልደ ሀይወት የዚሀ ሃገራዊ ኃላፊነት ተሸካሚዎች ማው በርካታ የህገራችን የፍልስፍና መምሀራንና ተማሪዎች ለዘ መ ኛው ክዘ ለይ የነበረው የሃይማኖት ጭቅጭቅ ብቻ ይመስላቸዋለ። ገደዚህ ዓይነት ሁኔታ ለ ዓመታት በቆየው ስርዓተ ትምሀርታችን ውሰጥ የስነ ህ ምምሀርቶች ቦታ አልነበራቸውም ሃይማኖታዊው ትምሀርት ብቻ ይበታናል ስላልንና ዘለጠገብነውም የጥንቱን የቅድመ ክርስትናውን አክሱማዊ ሰልጣኔ ወደ መናፈቅ ክህዝንዎዘ በመሆኑም አንደ አውሮፓውያኑ ዓይነት የስነ ሰብፅ ፕሮጀክት በአኛ ሀዢ አዘረምሇ ዚቫዕቶቆበም አምፆ የወጣው ከጥንት ጀምሮ የነበረውን ልማድ ከማሰቀጠል በሰተቀር ዘው ፅጅ ሀይወት ለይ መሰረታዊ ለውጥ በማያመጣው በዚህ ሥርዓተ ትምሀርት ላይ ሠ የሥርዓተ ትምሀርቱ ዓለማ የሰውን ልጅ ምድራዊ ሀይዐትና የማሀበረሰቡን ኑሮ ሠፀተት ማሻሻል ሳይሆን ጭራቨ ምድራዊ ሀይወትን በመናቅ መንፈሳዊ ከፍታን ማምጣት ቻት ለብቶማርያም ወርቅነህ ሊቀ ሥልጣናትን ጥንታዊ የኢትዮጵያ ትምሀርት ሪን ገፅ ብለአየሱስ ዋቅጅራ የኢትዮጵያ ታሪከ አርትዖ ሥርግው ገላው ኛ ዕትም ሀቃ ጫነነዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ ትዝታዬ ኛ እትም ዝፅ ርመበፀ ሃክ ርበርጠበፀ መጠ ብነት ትቤቶች ሷሏ ሇጥቋዖ ነ አ ና ሪና ህብረተሰቡ የአብነት ትምርኑ ቀ ሆ ጨጨ ክከፎፎዚዚጻመጠጠጨ ፎች ይበጥ ለግለህጋቃሪ ፌዖደርግዖፇያም የቋያወያን አአቸየቾያው ያን ሠቃችን ወር መስፍን ወማሪያምም ተ አን ዲሀ ይለል ዖዕ አማሳሖ ባኔያችን ወደ ከክመባዊ ሚጫሀበረሰብነት ያክተሸጋገረው። እሁን ድረስ አግዚአብሔር ለኢትዮጵያውያን ፐር መስፍን አንዳሉት ነው ዘርዓያዕቆብና ወልደ ህይወትም በገኛው ክዘ ለይ ሲታገሉ የነበረው ጥዝነት ተለቀን ከዚህ ቅጥ ያጣ የአግዚአብሔር ስለራሳችን ሀይወት ራሳችን ሙሉ ኃለፊነት አንድንወስድ ነው የሰው ልጅ ተተታ ዘርዓያዕቆብ ምፅራፍ በዚህ መፅሐፍ ገፅ ኣ መስፍን ወማሪያም ከዚያው ገፅ ኢትዮጵያ ከየት ወዴት። ነው ይላሉ ጌታቸው ኃይሌ ሐተታ ዘዘርእ ያዕቆብ በሚል የሚታወቀው ወርቄ ህይወት ታሪከ ሚኒሶታ ገፅ የ ወልደ ህይወት ይሄን ስሌት ያገኘው ዘርዓያዕቐብ ወደ አቶ ሐብቱ ቤተሰብ ከተቀላቀለበቶ ጀምሮ እስከ ዕለተ ሞቱ ጾዓ ዓም ድረስ አንድ ላይ የኖሩበትን ዘመን በማሰላተ አው ወልደ ህይወት ይሄንን መፅሐፍ መቼና በስንት ዓመቱ ዕድሜው አንኗ ገፈው ኢልነፒንም ከዚሀም በተጨማሪ አጠቃላይ ስለ ግልና ቤተሰባዊ ህይውዞቱ ምንም የነገረን ነዚ የሰም ሙዚበበክ መመመ መመመ ርመበፀ ሃክ ርበርጠበፀ ነ ከ ከ በ ት ከ ትገኃኒ ምዕራፍ ስለ ውልደቱና ታሪኩ ብሔር ስም የዘርዓያዕቶብን ገድል አውነት በሆነ በአግዚአ ሖል ታረክ ነራሠቁ አሱ ራቡ አንዲሀ ሲል የደረሰውን አፅፋለሁ። ዕወቀኑን ለዕውቀት ሲባል ብቻ ««በ ሼህርዐ ፎር ቪ ዕኳጠ ሲፈልጉት የነበሩት የመጀመሪያዎቹ የጥንት ግሪከ ፈላስፎች ናቸው ዘርዓያዕቆብም ተመሳሳይ ነገር ነው እያደረገ ያለው በዚህ ጉዳይ ላይ ተጨማሪ ሐሳቦችን በገፅ ፅፅ ያገኛሉ ቨ አውነት እንድ ናት ወይስ ብዙ የሚለው ፍልስፍናዊ ጥያቄ በጣም የቆየ ነው ጥያቄው የማያጠነጥንበት ሐሳብም ዓለም ላይ ያሉ ነገሮቾ ሁሉ ከአንድ የጋራ ከሆነ መሰረታዊ ነገር በጥረ ነዢ የተሰራ ነው በተለዋዋጭነት ከምናያቸው ነገሮች ጀርባ የማይለዋወጥ ቋሚና ፅኑ የሆነ ነገር አለ የሚል ነው የጥንት ግሪከ ፈላስፎች ይሄንን መሰረታዊ ንጥረ ነገር እሳት አፈር አየር ውሃ አተም ሲሉት ቨር በሃይማኖት ውስጥ ደግሞ ይህ አንድ የጋራና የመጀመሪያ እውነት እግዚአብሔር ነው ዘርዓያዕቆበ ሃይማኖታዊውን አመለካከት የሚደግፍ ሲሆን ሐሰሳው ግን አግዚአብሔር ፍላጎቱንና ባህሪውን የገለፀበት ህግ ወይም ትዕዛዝ የትኛው ነው የሚለው ነው ዘርዓያዕቆብ አውነት ግን አንድ ናሞ የሚለው የተፈጥርን ሀግና ሥርዓት ነው ምከንያቱም በምዕራፍ ዓ ላይ ጣሪ በሰው ልብ ውስጥ ባስቀመጠው ንጹሕ ልቦና አማካኝነት የሚመረምር ሰው ሁሉ የተፈጥርን ህግና ሥርዓት ተመለከቶ ይሄገነ አውነትን ያገኛል ይላሷና። ምክንያቱም ከተትረፈረፈው አሸቱ ታለለቅ ነገሮችን ፈጥሯልና ሁሉንም የሚያውቅ ነው ከተትረፈረፈው አዋቂነቱ አየች አድርጎ ፈጥሮናል ለአሱ ልንሰግድለትም ይገባናል አሱ የሁሉ ጌታና ሁሉንም ይህ «መ ወዘ ይሄ ለገግዲህ በተለምዶ የምቾት ቀጠና ርዐጠዜዚ ዐክዩ የሚባለው ነው የምቾት ቀጠና ውስጥ ባኖ ሰው ለለውጥ ለእውቀት አዲስ ነገርን ለመሞከርና ለመመርመር ዝግጁ አይደለም አውሮፓና ኒዥቋያ እዲስ በተቀበሉት የምንኩስና ከርስትና ሃይማኖት የተነሳ የመካከለኛው ዘመን የሚባለውን ቻም ያሳለፉት በዚህ የምቾት ቀጠና ውስጥ ሆነው ነው በዚህ ጊዜ ውሰጥም አንደኛው ከዘ ላይ ዘዝጠውን ሃይማኖትና መፃህፍት ከማብራራትና ከመተንተን ውጭ በራሳቸው ምንም ዓይነት አዲስ ወቀት ማፍለቅ ያልቻሉበት ዘመን ነው በዚህም የተነሳ የጨለማው ዘመን ላይ ይባላል ጄሣህቆበም በቀድሞው ነገር ልባቸው ረግቷል ሲል በኢትዮጵያ ውስጥ ይሄንን የጨለማ ዘመን ነው ዘሾቸ ያለው ዘርዓያዕቆብ የመርጋት ዘመን የሚለውን ዶር ዳኛቸው እሰፋ ደግሞ ፕላሊበላዊነት ሥፐይሉታል ተጨማሪ ምዕራፍ ን ርአከሱማዊነትና ላሊበላዊነትን በገፅ ይመልከቱ ይሄንን የፈጣሪ ፍርድ ወይም አገዛዝ ነው ከላይ ዘርዓያዕቆብ እውነት ግን አንድ ናት የሚለው ወደ ዐላ ላይ እንደምንመለከተው ደግሞ ይሀን የፈጣሪ ሀግ ዘርዓያዕቆብ ተፈጥሮ ሀግ ይለዋል ይሄንን ፈጥሮ ህግ መመርመሪያ መሳሪያውን ደግሞ ልቦና ይለዋል ካጤ ተመሳይ ነው ደህ አባባል ኀ ው ን ነው ከሚለው የሶቅራጠስ አባባል ጋር ፅዩነቱ ልው አለማወቄን ብቻ ሲሆን ዘርዓያዕቆብ ግን ሁለት ነገሮችን ያውቃል ዩም አለማወቁን ሁለትም ከፍጥረት ሁሱ የሚበልጥ ፈጣሪ መኖሩ። በዚሀም ነፃነት ምርጫው ክሩ ቢ ለቅጣት ምርጫው መልካም ከሆነ ደግሞ መልካም ዋጋ ለመቀበል የተዘጋጀ እንዲሆነ አድርጎ ፈጠረው መርመ «መር ድካ ቶቻቸው ዘርዓያዕቆብ ስግደት እና ምስጋና የሚሉትን ቃላት አየተጠቀመ ያለው በሃይማኖታዊ ትርጉማቸው አንጂ ፍልስፍናዊ በሆነ እይታ አይደለም ፕር ጌታቸው ኃይሴ ሐተታ ዘርዓያዕቆብን በተረጎመበት መፅሐፋቸው ውስጥ ገዕ ግርጌው ላይ ሁሉንም የደረሰበት አስቦ ከሆነ ለጌታ አንደሚሰዝድ አንዴት ቢያስብ ደረሰበት ይላሉ አውነታቸውን ነው ልከ የእግዚአብሔር የአዋቂነት ባህሪው ላይ እንደተመራመረው ሁሉ ዘርዓያዕቆብ እግዚአብሔር ስግደትና ምስጋና ይፈልጋል ወይስ አይፈልግም የሚለውን ፅንሰ ሐሳብም እንደ አንድ ፍልስፍናዊ ሐሳብ አይቶት ሊመረምረው ይገባ ነበር መከ ዘርዓያዕቆብ አዚህ ጋ የፃፈው ነገር ሁለት ፅንሰ ሐሳቦችን የያዘ ትልቅ ፍልስፍናዊ ሐሳብ ነው የመጀመሪያው ሁሉ ነገር አስቀድሞ ተወስኗል ወይስ አልተወሰነም። ገንዘባቸውንም የናቁ ነው ለምሳሌ ዓላማህ ሐብታም መሆን ከሆነ ሐብታም የሚያደርግህ ነገር ሐሳብ ሁሉ እውነት ነው ሌብነትም ቢሆን ፕጩከ ህህከ ነዞርቲ ህርርከ ፕክወሃ ፀያ ዝክ በዚህ ንድፈ ሐሳብ መሰረት አንድ ነገር አውነት ነው የሚባለው ውስጣችን ያለው ነገር ከውጭው ጋር ሲዛመድ ብቻ ነው እኛ ውስጥ ያለው ነዝር ለውጫዊው ነገር እንደ ማጣቀሻ ሆኖ ያገለግላል ዘርዓያዕቆብ ሦስተኛው ውስጥ ነው ያለው ስንፈጠር ጀምሮ እውነት በልቦናችን ውስጥ አለ ይሄም እውነት ሥነ ተፈጥሯዊ ባህሪ ነው በሌላ አነጋገር አውነት አንድ ናት አሷም የተፈጥሮ ህግ ናት አኛም የተፈጥሮ አካል ስለሆንን አውነት የምንለውም ከሴሎች ተፈጥሮዎች ጋር የምንጋራውን የሥነ ተፈጥሮን ባህሪ ህግና ሥርዓት ነው ለዚህም ነው ዘርዓያዕቆብ ፆምን ምንኩስናን ድህትትን ባርነትንና ተፈጥሮን ማንቋሸሽን የአውነትንት ደረጃን የሚነፍጋቸው ጾ ማቴ መዝ መዝ ጆ የአባላዘር በሽታ ሞ ፍጥረቱ ባልሆነ የፍትወት አበሳ ማለት ግብረ ሰዶማዊነት ማለቱ ነው ወልደ ሀይወትም ይሄኑ ር በሐተታው ምዕራፍ ላይ ፅፎታል በዚህ መፅሐፍ ገፅ ን ይመልከቱ በረ ለጸማዊት ተፈጥሯዊ የሆነው ወሲባዊ ግንኙነት በሚከለከልባቸው ቦታዎች እንደ አስር ቤቶችና ገዳማት መ እንደተጀመረ ይነገራል ግብረ ሰዶማዊነት በገዳማት ውስጥ ያሱ መነኩሴዎች ወገብ ሜስጥራዊ ስም አውጥተውለታል የ ሙፖ ሥዷ ርመበፀ ሃክ ርበርጠበፀ የኢትዮጵያ ፍክሰፍና የዘርዓያዕቆብና የዉኗ ሕይወት ሐተታዞዎጉ ትንታኒ ተመልበው ገንዘብ ለማግኘት በነገሥታትና በሀብታሞ ፊት ግብዙ ለአዚካብሒር ብለው ዘመቻቸውን የሚተውም በኙግራቸና ከነ። ልጆቼን የዳዊት ንባብ አስተምራቸው ዋጋሀንም የሚበታሁሀን ምግብ አሰጥሃለሁ ይሄም ዘርዓያዕቆብ ለምሁራዊ ስብዕናው ያለውን ታጣኝነት ያሳያል ዝርዝሩን በገፅ ሪ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤከ ሥርዓተ ትምሀርት ውስጥ በኣብዛኛው የቁም ፅህፈት ትምህርት አይሰጥም ይህ ሙያ በአብዛኛው የሚሰጠው ከቤክ ውጭ ራሱን በቻለ የማስተማሪያ ቦታ ነው ዘርዓያዕቆብ የቁም ፅህፈት ሙያን የት እንደተማረው አልነገረንም አቶ ሀብቱ ሦስት ወንድ ልጆች አሉት አነሱም ወልደ ሚካኤል ወልደ ገብርኤል ተሰማ እና በኋላ ለይ የዘርዓያዕቆብ ተማሪ የሆነው ወልደ ህይወት ምትኩ ናቸው ዘርዓያዕቆብ ይሄንን ቤተሰብ በ በ ዓመቱ ሲቀላቀል ትልቁ የአቶ ሀብቱ ልጅ ወልደ ሚካኤል ባለትዳር ነበር ተሰማና ዎትኩ ግን ለአቀመ ትምህርት የደረሱ ህፃናት ነበሩ ፍ የተጣመሩ ከህሎቶች ቢሆኑም በድሮው የቤከ ሥርዓተ ትምህርት ወስጥ ግን አዚህ ሁለቱ ከህሉየች አንድ ላይ ሲከሰቱ እምብዛም አልታዩም በዚህም የነሳ ሽር ው መፃፍ የማይችሉ ብዙ ሰዎች በወቅቱ ነበሩ የእንፍራንዝ ነዋሪዎችም የዚህ ለአባቴ አንደዛፍክለት ለኔም ሎች ሰጠኝ። ሐተታ ዘርዓያዕቆብ ዓም ግ። ብዙ ጊዜ ከለመነኝ በኋለም ስለ አሱ ፍቅር ብዬ ይቺን ትንቨ መፃሀፍ ፃፍኩዞ ዮሐ መዝ በኢትዮጵያ የልሂቃን ታሪከ ውስጥ ስለ ራስ የግል ሀይወት እና ስሰ ራስ ፍልስፍና የግል አስተሳሰብ መፃፍ የተለመደ አይደለም በዚህ ረገድ ምናልባት ዘርዓያዕቆብ የመጀመሪያው ቀ አይቀርም ዘርዓያዕቆብ አዲስ አስተሳሰብና የህይወት አማራጭ ፍልስፍና ይዞ ለመሳ የ ተሳሰብን ሰብን ዕደ የማስቀመጥ ልማድንም አብሮ ይዞ መጥቷል ወልደ ሀይወትም ይሄንን ትም ካሱ ም ወልደ ህይወትም ሌሎች ተማሪዎች አፍርቶ ከሆነ ይህ ልማድ በእሱም የሚሆነው ተጨማሪ ሐሳቦቸን በገፅ ይመልከቱ ዛ ርመበፀ ሃክ ርበርጠበፀ የኢትዮጵያ ፍኒፍና የቨርዓያዕቶብና የደ ሕይወት ሐምች ምዕራፍ የዘርዓያዕቆብ ታሪክ ፍፃጫ ያማረ ጎልማሳ ጎልማሳ ሆነ። የሚሉት ነገር አላቸው ማህበረሰብ ውስጥ ብዙ ጊዜ በተፈጥሮና በባህል መካከል ተቃርኖ አለ የዘርዓያዕቆብ ዋነኛ የፍልስፍና ጭብጥ ልማድንባህልን ለተፈጥሮ የማስገዛት ጥረት ነው ወልደ ህይወትም በዚህ ምዕራፍ ላይ ተመሳሳይ ችግር ነው ያጋጠመው ምንም እንኳ ወልደ ህይወት ባህል ለተፈጥሮ ህግ መገዛት አለበት ብሎ ቢያምንም ሆኖም ግን አንድ ሰው የራሱን ሀገር ሰቆ ወደ ሌላ ሰው ሀገር የሚሄድ ከሆነ ግን በሰላም ለመኖር ሲል የተፈጥሮን ህግ ለጊዜው ትቶ አንደ ሀገሩ ልማድና ባህል መኖር አለበት ነው የሚለው ኢ ኤሽ በለው ፀኣንድ ቦታ ለ በደረስ ጊዜም ይህ ብሎ ተማይነው ልጁ ። ርመበፀ ሃክ ርበርጠበፀ ።