Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي
  • قائمة القراءة
  • مختصر
  • كتاب مسموع
  • بحث
  • تحميل
  • myzon
  • تسجيل الدخول
  • تسجيل
English  አማርኛ  Français  العربية
كتاب اليوم

የስርቻ ጣዝማ - ወንድወሰን ውቤ.pdf


  • word cloud

የስርቻ ጣዝማ - ወንድወሰን ውቤ.pdf
  • Extraction Summary

በዚህች አጭር ዕድሜህ ያከናወንከውን በስኬት የተሞላ ዘመንህን ሳስብ ደግሞ ላትመለስ መሔድህን ሁሉ እረሳዋለሁ። በዚህ መኖር መልካም ነው። ረቂቁ ለዓቅመ መጽሐፍነት እንዲደርስ የናንተ ዕርዳታ ከፍ ያለ መሆኑን ስላወቀች ወዳቸዋለች አንዳንዴ እንዲያውም ተረጅዎችን በተሸናፊነትና በተስፋ መቁረጥ ስሜት ታስሮ የከሳ መንፈሳቸው እንዲያንሰራራ ወደ ቤተ ክርስቲያን በሰው ዕቅፍ ሳይሆን በሚወዳት እኅቱ ዕቅፍ ሁኖ እንደሚገባ ሹክ ያለችው ይመስላል የሚንከባከባትን ኪሩብን ሰጣት ሐሊማ ሁለት ዓመት ሙሉ ፍሬ ቅዳሴ እስኪጀመር ውስጥ ገበታ ማስቀደስ እንደምትችል ንስሐ አባቷ ነግረዋት ነበር አሷ ግን የኖርኩበት ሕይወት ቅሪቶች በጥምቀት ታጥበው ሳይነጹ ከአልገባም ነበር መልሏሷ መ ውኡ። ይህ ልብህን ከመረመርክ በቷላ የተናገርከኩ ቃል ነው። ዛሬስ እንናዘዝካንተ ተደብቀንስለጨነቀን ነገር ተብሰልስለናል የማነ ከላይና ከታች እሳት እንደሚለቀቅበት እንደ ቡፄ ዳቦባልተገለጸው የኪሩብ ፍላጎትና በቡጭሬ መሸነፍ መካከል ቅርቃር ውስጥ ገብቶ ያሳለፋቸውን ከባድ ጊዜያት አስታወሶ በረጅሙ ተነፈሰ ሞንድን ነው የምታወሩት።ከ ነበር የተጠመጠመበት። ቋንቋ የሥጋ ልሳን እንጂ የነፍስ እስትንፋስ አለመሆኑ የታወጀበት ኅብረት አዎ የክርስትና ቋንቋ የተወለድክበት ነገድ ቋንቋ ሳይሆን የክርስቶስ ደም ነውር ደሙ ነው የሚያዋድድህበነፃዓ እንዲሁ የተከፈለው ሕይወቱ ነው የሚያስተሳስርህ የሚያዋሕድ ሰው መሆንህ ነው ክብርህ። አልፉሶ ገሩ ወደዛው ነው አመሙሀይ። ወደ ኋላ ላይ ማግ ደውልልኝ ምልክት አደርግላታለሁ ጉያቸው ውስጥ ከብ ር ጋር የሽጎጧትን ሞባይላቸውን አውጥተው ፅያሳክ ቼ ነው ያገጀት። ማለቴ መቼ ነበር የደወለችልዎ። የውጭ ነው።ት ባንዴ ቀይ ቀለም ውስጥ የተነከረ መሰለ በጤ ዐውቃ ነውዐውቃ ነው ያስመታችውስግብግብ። እናት የልጂን ደም ጨጨጨ ሙጨጨጨ መ መ ተሞላ የዛፍ ቅጠልና ርግፍጋፊ ጭራሮ የሞላክሕ ወጣፎኒ የጨ ኾ አንዴት ካለው ዘመን አደረስከኝ ብፐ አንጋ አ ቀደም ብሳ ሔዳ ታክሲ አስማ ጠበሥ ማሪና ረ ን ከ። የጨው ሐውልት የሚያደርግ ዬን በመካከላቸው እንደ በጋ መብረቅ አምባረቀ ልክ ሰማዩን እንደሚሰነጥቀው ነጎድጋዳማ ብልጭታየዐይኖቻቸጡ ግጭት የፈጠረው ነፀብራቅ መላ አካላቸውን በብርፃን አጥለቀለቀው ሁለቱም በያሉበት ድርቅ ክችች ዶክተርዬ እየኔ ልጅችግር የለምአንከፍላለን ሴትዮዋ ዶክተሩ የተቁጣ መስሏቸው መለማመጥ ጀመሩ አልሰማቸውም አጁና ከንፈሩ መንቀጥቀጥ ጀመረፎ እግሩ የዐሥር ሰዓት ቀዶ ጥገና ያለዕረፍት እንዳደረገ ሰርጅን ተብረከረከ ሕልምና አውኑ ተደበላለቀበት ለደቂቃዎች ሐውልት ሁኖ ከቆመበት እግሮቹን እንደ ምንም እየጎተተ ወደ ልጅቷ መጣ መላ አካላቷ ይንቀጠቀጣል በብርዳሙ ጧት ግንባሯ የላብ ነጠብጣብ ቋጥሯልፎ እጆቿን በሁለት እጁ ያዝ አደረጋቸው ወርዝተዋል ደመናውን ሰንጥቃ ከራማ የወረደች የመላእክት ወገን መሰለችው አንደበቱ ተሳሰረፎ ዐይኖቿ ያረገዙትን ዕንባ መልቀቅ ጀመሩቆፅ ልቡ ለመጨረሻ ጊዜ የተፈቀደለትን ተግባር ለማከናወን የሚጥር ይመስል ያለቅጥ ይደልቃል ኮዱ ሉ ጣቤ ጸ ሪን ማለት ነው።

  • Cosine Similarity

ለምን ሁሌም እዚያ ጠባብ ቦታ ላይ ማቆም አንደሚወድ አብራርቶ መናገር የሚችል አይመስለውም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ ጭራሽ የወንድሞቹ ልጆች ከትምህርት ቤት የሚወጡበት ሰዓት ሳይደርስ ሲበር ይመጣል አብልጦ የሚናፍቃት ይችን ሰዓት ሆኗል ክርስቶስ ነፍሱን በሰጠባት ሰዓት ኪሩብ ጭምት ነፍሱን ዕረፍት የነሣችውን ልጅ መኪናው ውስጥ ሁኖ ለማየት ይችን ቦታ መርጧል እስካሁን አላናገራትምዝም ብሎ ያያታል አንዳንድ መንገደኞች መተላለፊያዋን ይበልጥ ስላጠበባት ገላምጠውት ያልፋሉ። ካስ ብሔራዊ ቡድን ያሸነፈበት ጥቂት ሹፌርች ከፊትና ከኋላ የሚደረደረው ማን ጩሃ መላወሻ ከማጣታቸው በፊት ወደ መጡበት ባለችው ጠባብ ክፍት ቦታ ለማዞር ይታገላሉ የሜያገባር የማያገባውቻ ሲጨቃጨቅኪሩብ ግን የልቡን መ ዘት ያዳ አፍጥጦ ሲያያት ደንገጥ ብላ ወደ ቀልቧ ና መንገ ልትቀጥል ስትል ከትክሻዋ ተንሸራቶ መሬት የነካው ነጠላ ጠለፋት ይኹኔ ነበር ክንብንቧ መውሰቁን ያሰተዋለችቸጩ ደንገጥ ብላ ለመልበስ በቀኝ እጂ የያዘችውን ሕፃን ለአፍ ለቀቀችው ልጁ የሩጫ ማስጀመሪያ አንደተተኮሰለት የመቶ ሜትር ሯዌ በግጭቱ ዙሪያ አሰፍስፎ ወደ ቀመው ሕዝብ ተፈተሰከ በዚያወ ቅፅበት ለማዞር እየሞከረ የነበረ ግራጫ ፒክ አኘ መኪና ወደ ኋላ ሲመለስ ልጁን ገፍቶ ጣለው በጾርባው ሲዘረር ክሥተቱቴን የተመለከቱ የጥቂት ሰዎች ዋይታ ፍራሽ ሁኖ አልታደገውም የጥሩምባው ድምፅና በአካባቢው የነገሠው ጫጫታ የልጃ ቅጽበታዊ የጣር ድምፅ ከመኪናው ሞተር ሥር ሸጉጦትቀደ ሹፌሩ ከመሪው ጋር እየታገለ ወደ ኋላ መጣ ሕፃኑ መ ት ላይ ተዘርሯል አደጋውን ያዩ ጥቂቶች ሹፌሩ የኋላ ማርሽ መስጠቱን እንዲያቀም በምልክት ለመንገር ሞከሩአልሰማም ውሉ እአንዳልተገኘ ቱባ ክር የተጠሳለፈውን የመኪና አፍር አልፈው ሲያስቀሙት አልተቻላቸውም ከመስታወት ወዲያ ሁነው ለሚጮኹበት አይዚችሁ ችዌዩ የለም ኮሽ ሳይል ነው መኪናዬን አዙሬ የምሸመጥጠው ለማለት ይመስላል የቀኝ አጁን አውራ ጣት ከፍ አድፎ የቻ ማማ መመ መ መመመ መመመ ጾመ መ ጻ ያሳያቸዋል መኪናውን እዚያው ላይ እየወዘወዘና መሪውን ግራ ቀኝ እያጠማዘዘ በዚያች ጠባብ ክፍተት ለማዞር መጣጣሩን ቀጥሏል ሕፃኑ ተፈናጥሮ ከመንገዱ ዳር ቱቦ አፋፍ ላይ ተዘርሯል ደብተሩን ያነገተበት ቦርሳ ከአንድ እጁ ቢወልቅም በሌላኛው እጁ እንዳነገተው ስለሆነ ወደ ታች ወደ ቱቦው ተንጠልጥሏል የመኪናው ጎማ ልጁ ከወደቀበት ላይ ለመድረስ አንድ ክንድ ያህል ብቻ ቀረው አደጋውን ያዩ ጥቂት ሰዎች አሁንም ሰሚ አልባ ጩኸት ያሰማሉ ሁለት ወጣቶች ተገጣጥመው በቀሙት መኪኖች ላይ እየዘለሉ የፒክ አኙኾን የጎን ክፍል በመደብደብ ለማስቆም ሞከሩ ቱቦው ውስጥ ገብቶ እንዳይቀረቀር አልያም በስተቀኝ በኩል ስንዝር ያህል ርቀው ከቀሙት መኪናዎች ጋር እንዳይጋጭ የሚያስጠነቅቁት ነበር የመሰለው ግዴላችሁም በሚል ቃና ጭንቅላቱን አየነቀነቀ ወደ ቱቦው ተጠጋ ጎማው ተሽከርክሮ ከሕፃኑ አናት ላይ ሊወጣ በመካከላቸው የቀረው ነፋስ ብቻ ሆነ መኪናውን ሲደበድቡ የነበሩ ወጣቶች ልጁን ለማዳን አልተሳካላቸውም መጭውን አሰቃቂ ትዕይንት ላለማየት ፊታቸውን አዞሩፎ የራስ ቅሉን ፍንዳታ ላለመስማት ጆይራቸውን ደፍነው አቀረቀሩ ሰአሊለነ ቅድስት የሚል ተማጽኖ ከጎማው ሥር ተሰማ ወዲያውኑ ተማጽኖው ጧ። ኃይለ መስቀል ተንቀሳቃሽ ስልኩን ሰጠው በተሰነቀረው ሌላ ጉዳይ ቢከፋም ለመታገሥ እየሞከረ ለሽያጭ የቀረበውን ስልክ አገላብጦ ተመለከተው የተለያዩ ሰዎች ጋ ደዋወሰ ያው ከንግግራችን እንደ ተረዳኸው ከስምንት ሺሕ ብር በላይ ሊገቡን አልፈለጉም ፊቱን ወደ ኃይለ መስቀል አዙሮ በጎን እየተቀመጠ ተናገረ ቋቋ ከአንድ ሰዓት በፊት አንድ ተንቀሳቃሽ ስልክ ለመሸጥ የተቋቋመው ኮሚቴ ፅቃውን ወደ ገንዘብ ለውጦ ከአባ ቤት ተገኝቷል። በመጀመሪያዎቹ ጥቂት መቶ ዓመታት መላው የክርስትና ዓለም ስለ ክርስቶስ አምላክነትና ፍቅር በአንድነት ቆሞ እንደ አንድ ልብ መካሪ አንድ ቃል መስካሪ መሆን የቻለው በዚህ ቀዳሚ ስጦታ በቋንቋ ምክንያት ነው በማንኛውም ቋንቋ ውስጥ በዘመናት መስተጋብርና የሕይወት ትግል የዳበረ ጥበብ አለ ዋጋ ያለው ዕውቀት አለ ቋንቋ ስትችል የተናጋሪውን ማኅበረሰብ ሥነልቡና እና ባህል የተሻለ ታውቃለህ። ፎ ይህም የቤቱን ሰላም ትንሽ አቃወሰው የወንድሟን ቤት የማፍረስ ዓላማ የሌላት ሌሊ ቤቱን ለቅቃ ለመውጣት ፈለገች የወንድሟ ልጆች ግን እንዳትሔድባቸው በልጅ አንደበት እናታቸውን ለመኙ ገቱ የሚሰማቸው ሲያጡ ምግብ ቀነሱ ሳቅ ጨዋታ አቁሙ ሌሊ ከቤት ለመውጣት ያሰበችበት ቀን ሲቃረብ ከልጆቹ ቤት ጥሪ ተደረገላቸው በልጆቹ የትምህርት አቀ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የታዩ ድክመቶችን በተመለከተ ለ የተደረገላቸው ጥሪ ባልና ሚስቱን አስደነገጣቸው ሲለምናት አሻፈረኝ ያለች ሌሊ በሕፃናቱ ላይ ሊታይ አንዳች መጉደል ላለመስማት ለተወሰነ ጊዜ አብራ ከሠራተኞች ቤት አጠገብ የራሷ ክፍል ተ መሽከርከር ጀመረች አዲሱ ክፍል ሠ ልዝብ ምላስና ፃይማኖታዊ ጫ መቻ ጣምነ ፌሬ ትጥቅ ለማስታጠቅ ምቹ ሁኔታ ፈጠረላት ከወንድሟ ን ለበርካታ ምሽቶች በነፃነት ያደረገቻፐው መንሳዊ ውይይቶኒ የወንድሟ ልብ ውስጥ የልጅነት የክርስትና አርሾው ፈዕ አለመሟጠጡን እንድታረጋግጥ ረድቷታል በዚህም የአባን አደራ የምትወጣበት መንገድ ያገኘች መስሏት ደስ አላት ተቀበለችው አያንቱ እንደዙ ለልጆቿ ስትል የሌሊን ቆይታ የተቀበ ኒ ቂፍ ቀረበቻት በመከባበር የተደመረ ውይይታቸው ቅርርቤቡ ሲጠነክር ዳንም መስመር መሳት ደመረ። እሱ የተቀመጠበኑ ቦታ ድረስ መጥተው ላዩ ላይ እጻፐውን ጭነው ሶፋ ላ እየተንከባለሉና እየተንዘፈዘፉ ዲቪዲው ቪ ኤች ኤስ ያጫውት ውን ደከሙ ስዓቱ እየገፋ ሲፄድ ድራማው የኩምት ፅግሥት እየተፈታተነው መጣ በመጨረሻ ሁሉም ፊት ላ አንዳች የውርደት መንፈስ ሰፍፎ ኘጌታ ፈቃድ ዛሬ በመካከላችን የለም ክፉውን መንፈስ ገሥኣጸን ሌላ ቀን እንመለሳለን እያ ሲወጡ እፎይታ ተሰማው ኳ ከዚህ ተራና አስቂኝ ድራማ በቷላ ኩምሳ ከእነዚህ ሰዎች ጋር ያለውን የቀዘቀዘ ጉበረት ለመጨረሻ ጊዜ ልሕ እር ከሚስቱ ጋር ለተፈጠረው የሻከረ ግንኙነትና አዲስ የጭቅጭቅ ፍ መነሻ ሆነ እሱም ራሱን የሥራ ባሕር ውስጥ በመዘፈቅ ሽቨቱን ተያያዘው አሁን አሁን የተሳሳተ ጮስመር ላይ እንደ ቁመ ገብቶታል ግን መመለስ ዩግሞ ይበልጥ ዳገት ታይቶታል አንዳንዴ ነገሩ ውስጡን ሲያውከው ነገጎው ይጎ ፓ ይ ዖቋም እሉዴ ፈቃ ሉጎምም ሺቃ የያ ቂ ለኋምፕም ርለ ከውስጡ ተጋጨ ኀቱ ሌሊ ላይ የተፈጸመባት ግፍ ልቡን ው ነው ስንዳንዴ ሲብስበት የት እንደሰማት የረሳትን ኢድሰታወሰ ይደጋግማታል ምስራሱፍሯፍ ከራት ከንስ የአገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ተጋድሎ በደም ቀለም በጥቁር ከአፈሯ ላይ የተጻፈባት የኛበረኮ ከተማ ናት ገና ድሮ ነው ግብፆች ሱዳንን መነሻ ከድርገው ከቋራ እስከ መተማ በተክረጋው የኢትዮጵያ ድንበር የቋመጡት ማዕከላዊ መንግሥት በተዳከመበት ከመነ መላፍንት እንኳ በአካባቢው ሕዝብ ቅራጥ ተጋድሎ ህልማቸው ቅዢት ሆኗኳል በአገር ጉዳይ መደራደር ነፍሉ ከብዝታ የምትጸየፈው መይሳው ካሳ ገና በሽፍትነት ክመኑ በግብጻዊያን የቀረበለትን ማባበያ ወዲያ ብሎ ለዚህ ድንበር መከበር ክመናዊ ትጥቅ ከታጠቀው የግብፅ ጦር ጋር ተዋድቋል ወደዩ ከተማዋ ከሚያስገባው ከጡራ ጎዳና በስተቀኝ ከከተማዋ ደግሞ በስተስሜን አንድ ጉብታ ለጥ ካለው ሜዳማ አካሏ ጎልት ይታያል ልብ ብሎ ለተመለከተው አንገቱን ቀና አድረጎ በቄብቭ ጭጭጭጭሑጭጉጭ። ይዜ ን ሺ የሆቴሉ ባለቤት ወዶ ነሥቷቸዋል ከክራት ች ዕለት የተድመረው አንክብካቤያቸው አሁንም አ ልጄ ይኹ በረሖ ስንት ለጋ ልጆ መሰለሽ አንዲት ፍሬ ልጅ አንቺ አ ብቸኛ አሏት የመጣች ሰሞን ቤተ ሲመለሱ ወንድሜ ጣልያን አገር ስላለ መድኃኔዓለም አሱ ጋ ምኑልኝ እናቴ ሌሊ የተናገሩት ነገር ውስጧን ስብ ቢያደርጋትም ፍርሐቷን ውጣ ጠንካራ ለመሆን ሞከረችፎ ወይዘሮ አልፍነሽ አንገታቸውን አየነቀነቁ በዝምታ ተዋጡ። የየት አገር ሰው ነው። አንድ ቀን። እንደሚዋኝ ሰው እጆችን እያወናጨፈ ነዛነቱና ግልጽነቱ ኪሩብን ተመችቶታልፎ ሕዛኑን ስመው አባቱንና ሌሊን ሰላም ብለው ተሰነባብተው ሲመለሱ እውነቱን እኮ ነው ኪሩብ የሚባል ስም ስምቼ አላውቅም ከለ አባት ወደ ሌሊ ኩር ትንሽ ነው ልዩነቱ መላእክት ተብሉ የሚጠራ ሰው ታውቃለህ። ጩውዘበወጩጭጀጩጩ የሦርቻ ጥነ ንደ ጤዛ ከላይዋ ላይ አከራግፎታል ስለ ኪሩብ የተሰማትን አንግዳ የሆነ ስሜት ወዳዋለችሹ ለግብዣ የሚመጡበት ሦስት ን ሩቅ መስሎ ታያት ደጋግማ አማተበችና ራሷን ገሠጸች ያነገተችውን ዳዊት ዳሰስ አያደረገኙ አባቴ ጸሎትህ ይርዳኝ በለሆሳስ አንቦካሾከች ን ምስራፍ ከምስት ዛሬ አምስተኛ ቀናቸው ነው ከስሸዋው የሚፈልቅ የሚመስለው የፀሐይዋ ዋዕይና ንዳድ ከታች እየተነነ ይፋጃል ከላይ ደግሞ ከነልጅ ልጆቿ የወጣች የምትመስለው ፀሐይ አናት አናታቸውን ስትቀጠቅጠው የሰማይ ኮርኒስ የተሸነቀረበት ቦታ ላይ የቆሙ ያህል ጨረሩ ይዋጋል አካላቸው ላብ ማመንጨቱን ትቶ በድርቀት አየተንቃቃ ነው በሦስት ቀን ውስጥ ከሰውነታቸው እንደ ውኃ የተቀዳውን ላብ ለተመለከተ የሰው አካል ሁለት ሦስተኛው ከውኃ ነው የተሠራው የሚለውን የሥነሕይወት ምሁራን አባባል እንዲያስታውስ ይገደዳል አሁን ግን ሰውነታቸው ተጨምፃቀ እንዳለቀ ሸንኮራ ጭርምትምትኩስስ ብሏልከድካመ ጋር ተባብሮ ጭንቅላት ሚበጠብጥ ውውው ውውው የሚል የንቦች ድምፅ የመሰለ ጩኸት ከበረሐው ሆድ አየተነሣ ዶሮ ላይ ያስተጋባል ተ ተ ቭ ፓላሸ የጋ ጣማ ኤጄዖፃ ጌ አጩ አካሉን ማዘዝ ተስኖት ከአሷ በሁለት እርምጃ እርቀት ለይቁጥቋጦ ስር ተጋድሞ እየጓጎረ ነው ከሱዳን ሲነሥ የሱን ያህል ብርቱ ሰው አልነበረም እንደሱ ከስደት ማዶ የሚገጥመው ወት በተስፋና በናፍቆት ያቅበጠበጠው አላጋጠማትም መ የማይለየውና ለመከራ ላለመበገር የተዘጋጀ ሰው ነበር ን በረሐ ግን ተክለ ሰብዕናውን ስሰበረውፎ በዚህ የበረሐ ጉኮ ያልተዋረደ እኔ ነኝ ባይ ሐበሻ የለም በዚህ በረሐ የሚያዩት ውርደትና ግፍ ሐበቦቹን ጥሩ የዐረብ ባሪያዎች እንዲሆኑ ይገራቸዋል ሁሉም ወንዶች ከወገብ በላይ ራቁታቸውን ይ አጅና አንገታቸውን የሚያጋልጥ አለባበስ ቢለብሱም ከላይ በጣዎ ስስ ሻርፕ ነገር ጣል አድረዋል ሌሊ ብቻ አንገቷ የሚሸፍን ካናቴራ ለብሳለች ልብ ብሎ ላስተዋለው ማተቧ ላይ ያሰረቻት ትንሽ የእንጨት መስቀል ቅርዕ ከካናቴራዋ በላይ ይታያል አሁንም ያን የሳዋ ወታደራዊ ስልጠና ያልበገረውን ፍልቅልቅና ገራገር ጎበዝ በረሐው ሊበላው እያስሰጓጎረው ነው። በዚህ ሁኔታ ብትሞቺ ሞትሽ ክንቺ ለይ ተጀምሮ እዛው የሚደመደም ክብር እንዲ በጨለማ ለሚኖሩ ለእነዚህ ገዳዮች የክርስትናን መዓዛና የክርስትናን ጣዕም እንዲቀምስ ማድረጉን እጠራጠራለሁ ቃላቱ ጨዋታና ዝና ከሚወደው ተክለ እግዚእ አንደበት የሚፈልቁ አልመሰላትም አዲስ አበባ ቂርቆስ ቤተ ክርስቲያን ሰንበት ትምህርት ቤት የጀመረውን የቤተ ክርስቲያን ትምህርት ከስመራ ኪዳነ ምሕረት ካቴድራል ቀጥሉበት ነበር ለዓቅመ ውትድርና ደርሰዛፃል ብለው ሳዋ ማሠልጠኛ እስኪልኩት ድረስ ከአገሩ ከኢትዮጵያ ወደ አያቱ ሀገር አስመራ መባረሩ ያሳደረበትን የሥነልቡና ስቃይ ከብኩ መለሎቹ ጋር ሁኖ የሚያስታም መው በአጸደ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ነበር አገር አልባነት ውስጣቸውን ሲያምሰው ቤተ ክርስቲያን ነበረች ማረፊያ ወደብ የሆነችላቸው ከሳዋ ሠልጥኖ ከወጣ በኋላ ግን ለመንፈሳዊ ነገር ጊዜ አላገኘም ነበር ዛሬ ለ እግዚአብሔሩን እያበሰለ አንደበቱ ላይ የሚያስቀምጥለትን እግዚአብሔርን አመስሰገነ የሚቻ ጥማ በቋንቋ አንኳ አልተግባባሻቸውም ስትገድል ለዘላ ሳኩ ትሞታለህ ጠላትህን ስትወድ ክፉ ላደረገብህ በጎ ስትመልስ ላመንዘበት እውነት ስትሞት ግን ዘላለማዊ ትሆናለህ ለሚለቤ ለፍቅር ጌታ ለክርስቶስ መታመንሽን እኮ አያውቁም እና በጥሼ ልጣል። በነይል ወርውራ ከግድግዳው ጋር አጋጨችው ሌለ የነኢማ ያስመጣላት ሌሊ ደም ፍላት ተንተከተከ የሰሐራ በረሐን አቋርጣ ዱባይ እስክትደርስ ማዕተብና መስቀል ሲያዩ ልዝብ እብደታቸው ሚያገረሽባቸው የክርስትና መታወሻዎችን ዝክረ ስም ት ያለመታከት የሚሮጡ ደላሎች አጋጥመዋጉ ሎናያ ጥማ ለማጥፉ ጨካኝ አዘዋዋሪዎች አፍ አሁን ነኢማ የተናገረችውን በተደጋጋሚ ሰምታዋለች በዐረብ ቤቶች የተቀጠሩ የአገራ ልጆች የሚደርስባቸውን ለሰው ልጅ የማይገባ ውርደት በማየነ የቅርብ ምሥክር ሆናለች አየሳቱ መጥተው እያለቀሱም ቢሁ የመመሰስ ጸጋ የተነፈጋቸው ምስኪናንን አስከራን ሲሸኝ አፈ ምሬት ምሬት እያላት ተመልክታለች የኑሮ ሸክምን ሊሆሴ ህልም ሰንቀው መጥተው ከነህልማቸው ተሽክርካሪ ወንበር ሳይ ተሰፍተው ሸክም ሆነው የተመለሱት እኅቶቿ ነገር በጀማሪ ጠፍ ጉሮሮ እንደ ወረደ የግብጦ አረቂ ልቧን እየቧጠጠ አድምቶታል ከነኢማ እአየተደበቀች መውጣት ከጀመረች ወዲህ ካገኘቻቸጡ እኅቶች ሕይወት ውስጥ ያነበበችው ተስፋ መቁረጥ ይበልጥ አሟታል መዋቢያ ያልነካው ወጣቶች ፊት በጋለ ካውጡሃ ነፍሮያልተነካ ለጋ ገላ በአሠሪዎቻቸውና በአፍላ ጎረምሳ ልጆቻቸው አንስሳዊ ሴሰኝነት ረክሶ ተመልክታለከችፎ ሰጡ የመሆን ክብር በደመነፍስ ከሚኖሩት እንስሳት በታች ዘቅጠ አይታለች ይህ ሁሉ አሷ ላይ ስላልደረሰ ብቻ የማያማት ዓይነት ሰው አይደለችምስለሆነሳት ምቾት አምላኳን ተመስገን ብላ ዞር ስትል አልረሳችውም ራሔላሳዊ ዕንባዋን ረጭታለች ለይቅርታ ቅርብ የሆነው ልቧ በጭከናቸው ቂም መርቅዞ የዳዊትን ወንጭፍ ተመኝታለች የሶምሶንን አንጥፍጣፊ ጉልበት ለምናለች ያ ፅንባዋ የራሔል አምላክ ዙፋን ፊት መጮህ አላመጮሁን በሶምሶን አምላክ ፊት ደርሶ ጉልበቷ መታደስ አለመታደሱን ዛሬ ነኢማ ላይ ትሞክረዋለች ነኢማ የዛይማኖቷን መዝገብ ሁለት ዓመት ያህል ናፍቃ በመከራ እጂ የገባውን የአባቷን አደራ ቀድዳ ጥላባታለች እንደ መርገም ጨርቅ አሸቀንጥራባታለች ቹኸስስፕ የሚፈሩት አምላክ አላቸው ብሎ ለማመን አከማ ያስቸን ንርከየየ መበመጋዛ ። በጥይት አንዴ ቢገላግሉት ክብር መስጠት መሰላቸው የድፍረቱን ዋጋ ከሞት በፊት ባለ ስቃይ ሊያወራርድ እንዲገባ ወስነዋል ተክለ እግዚአ ወንጭፍ ውስጥ እንደገባች የዳዊት በጨካኞች አፈመሙገ ኤጮ የዛቻ ጣ በር ለመወንጨፍ ራሱን አመቻቸ ግን ከጀልባዋ ጋር ከመጡ ጋሪዎች አንዱ ድንገት ከኋላው ማጅራቱን ሲመታው ልፎ ወደቀና ራሱን ሳተ ጦ አሸ ተዝሰና ይ የወሪዱት ሁለቱ አንጋቾች ባለ በሌለ ኃይሏ የምትወራጨውን ከላ ንና ሌሎች ሁለት ሴቶችን እያዳፉ ሽቅብ ይዘዋቸው ዘለቁ ሃን ጨርሰው ብቅ ሲሉ የሕገ ወጥ አሸጋጋሪዎቹ አለቆች ሁሉ የተሟላለት ውብና ቅንጡ ድንኳን ዕይታቸው ውስጥ ገባ ጋቢት ጀርባ ትልልቅ ባውዛዎች አናቱ ላይ የተገጠሙለት ግዙፍ የመስክ ላንድ ሮቨር መኪና መትረየስ የታጠቁ ዐረቦችን ይዞ ቁሟል ሌሊ ከዚህ ሁሉ ከበባ ለማምለጥ መሞከር ቅዥት መሰላት ወዲያው አንደስኒ ውስጥ ማዕበል የትም የማያደርስ መወታጨቷትታየሰዎቸን ግፍን በስስ በስ ፁንኳት በር ላይ ቆመችፎ የእሷ ተስፋ መቁረጥ በሌሎቹም ሴቶች የተጋባባቸው ይመስላል ከራስ ፀጉር እስከ እግር ጥፍር ሥላ አካላቸው በድንጋጤ ከመንቀጥቀጥ በቀር ድምዓቸው ጠፋ ሌሊ በዚህ ቅጽበት ሊደርስላት ከዚህ የሞት ሸለቐፃም ሊያወጣት የሚቻለውን ብቸኛና ኃያል አምላክ ክንድህን ላክ አድነኝም እያለች የልቧን ጩኸት እየላከችለት ነበር ጸሉት ጸሎት ጸሎት ልቧ ከጸሎት ሳይታጎል አብዲ የተባለውን አለቃቸውን ፍለጋ አማተረች ዕይታዋ ውስጥ አልገባምፊ ሌሎች ሁለት ድንኳኑ ውስጥ የሚከረፋ ትንባሆ ሲያጨሱ የነበሩ ሰዎች ዐይኖቻቸው ሴቶቹ ላይ እየተንከራተተ ከተቀመጡበት ዐረብያ መጀሊስ ተፈናጥረው ተነሠሥ። ሚካኤል ባክናፉ ያመጣላቸው ይመስላቸዋል የትም አትሔዲም ሴትዮዋ የኛ ድርሻ ናት ፈትፍታ አጉርሳ አልብሳና አክማ አዲናናለች አንድ ጎልማሳ በክላሽን ፊት ቨባ የምትሆን የሽመሉን አቅም ፈፅሞ ረስቶ የሟሸስ ሰውነቱን አስቅጥቶ ፊት ለፊት መጣ ክንዱ ላይ የተሸበሸበው ቁዳው ርሐቡ የበላውን ሰውነት ይናገራል ሁለቱ ወታደሮች አፈሙዝ አዞሩበት አንድ ጎልማሳ ወን ልብ ሳይለው ከአንድ ጥግ ተንደርድሮ መጥቶ አንዱን ወታደር በዱላ ማጅራቱን ብሎ ጣለውኤሌና ባልጠበቀችው መንገድ አትሔዲም የተፈጠረውን ግርግር ለማብረድ አየጮሽች ነወ የነዕ ነን መስያ የር ዱለኛጡን ፃማ ሰዓት ግን አልፋ ነበርሌላኛው ወታደር ዱለኛውን ው ጣለው ጎልማሳው በጉልበቱ ሸብረክ ለሳ ኩለ አውቶማቲክ የጥይት ተኩስ ተንጣጥቶ ወዲያው ልሳኑ ተሽ ከሰው ብዛትና በጣም ተጠግቷቸው ስለነበር ወታደሮ አ ሰው ብቻ ሙትና ቁስለኛ ስድርገው በሕዝቡ እጅ ጠደቲረ በደም ተለውሶ ራሱን አስኪስት ድረስ በዱላ ተረባረቡርኒን መጀመሪያ ተመትቶ የወደቀውን ወታደርና ሓላፊጤ በጥርሳቸው ቦጫጭቀው ሊዘሰዝሉት በቁጣ ከተነሠሁት ሰይ አጅ ያዳነው የካህኑ ውግዘትና የኤሌና ተማዕኖ ነበር ቤተ ክርስቲያን አስገብተው አተረፏቸው ኤሌና በጣም እያዘነች ተጎጅዎቹ ዕርዳታ እንዲያገኙ ተሯሯጠኳ ሕይወታቸውን ያጡትን እየዞረች ስታይ ቀይታ የመጀመሪያቡን ዱላ ሰንዝሮመደመሪያ ተመትቶ የወደቀው ሰው ጋ ቀረብ ብላ ትርታውን አዳመጠች ሙቷል። እኒህን የቀሎ ተማሪ ወዳጅ የገዳማውያን ታዛዥ አባት ሁሉም ያውቃቸዋል ከፊታቸው ቁጭ ብሎ የሚያወራቸው የባላምባራስ ልጅ መሆኑን ሲያውቁ እማማ አልፍነሽ ከባላምባራስ ጋር ሲያወጉ የቆዩ ያህል ደስ አላቸው እና አማማ ሌሊ አስዎ ቤት አንደሆነች ሰምቼ ነበር የመጣሁት ከ ኤኤጨኤ ። ልጄ አሷ ቃል ኪዳነኛ ናት። ዘው የንተ ሲመለሱ መልሰው ሳይደውሉ ቀረ መዳስ አማ ልጃቸው የምትሆነውን ቢያገኙ ነው እንጂ በሚል ሲጦቶ ነረን ተው ት አንዳ ንዴ ቀጥታ ለኪሩብ ሊደውሉለት ህአ የሰጣቸውን ካርድ አስፈልገው ስልኩን ካስወጡ የ ራን አራት ነው ስሰ ያገሬ ሰው ኋላ ለምና ልጂን ን ብሎ የሚያማ አይጠፋምፁ ይላሉ ሰው እየሰማቸው ናፃ ጥማ ምሰራቅ ኮ ከአዲስ አበባ ማልዶ ተነሥቶ የነቀምትን መንገድ ተያይዞታለ አምቦ ከተማ ሲደርስ ከዕንቅልፏ አልነቃቸም የሆቴሉት ማዕድ ቤቶች ጣራ የሌሊቱን ቀፈን ገፈው ጭስ ማትጎለቁ አልጀመሩም ነበር አምቦን አልፎ ጌዲዮ ላይ ቁርሱን በለቶ ወደ መኪናው ሲገባ አንድ ሸምገል ያሉ አባት ቀረብ ብለው ወደ ነቀምት ለመሔድ መኪና ማጣታቸውን ነገሩት በአጃዛቸዑ የያዙትን መጽሐፍ ገልመጥ አድርጎ የጋቢናውን በር ከውስና ከፊተላቸውና ገቡ። ቋንቋ ከመጠቀሙ በፊት እኮ ሰው ነው። ቤት ነባ ያወጣ ወጣት ነገ ይህችን አገር ከታሰረችበት ዘርፈ ብዙ መላልሶ ሲያስበው ከተናገሩት ውስጥ ጠብ የሚል ነገር የለውም የስሜት አስራት ፈትቶ ነዓ ለማውጣት የሚያስችለውን የተግባር በበይቢ ሩሩ ዴ ልምምድ በብቃት ተወጥቷል ማለት ነው ሳቅ ብ ከተዘፈቀበት የሱስ አዘቅት የወጣበትን አ ጣሚ ባሁ ማሰላሰል ጀመረ ሲና ጁ ቡጭሬንና የማነን ከስድስት ዓመታት በፊት ሰፈ ቸዴ አቧሬ ላይ የተፈጠረ የመኪና አደጋ ከኪሩብ ጋር አስተዋ ዕረፍት ለሚነሣው ሱሳቸው ማስታገሻ የማይደርቅ ምንጭ ያለው ታማኝ ጓደኛ ማግኘታቸው ፌሽታ ነበር ዘ የመጀመሪያው ዕለት ለውለታቸው ዋጋ ለመስጠት ዜን በፋሻ አስሮ ራት አብረው በልተው ተለያዩ ከሦስት ን ሩን ኪሩብ ልጁን ከመኪና አደጋ ያዳነለት ሰውዬው ቤት ሏሺጊሳ ስለተጠሩ ቀጠሮ ይዘው ነበር ባልተጠበቀ ሁኔታ የኪሩብ እላ አማማ የንጉሜጫ ታመው ሆስፒታል በመግባታቸው ኪሩብ ናኒ ጎንደር በአውሮፕላን በረረ ጎንደር እናቱን ዐይቶ ተረጋ ሲደውልላቸው አሳመኑም በሙድ እየተቀነጠሰ ነው ተባባሉ ስልኩን ዘግተው ከሁለት ሳምንት ቀይታ በኋላ ሰፈር ድረስ መጥቶ አፈላልጎ ሲያገኛቸውጡ ከፍቶት ስላዩ ደነገጡ። ቤተ ክርስቲያን የላኩትን አስታወሰ ከዘመናት በፊት ፈይ ዙሪያዋን በዘመን አመጣሾቹ ሉተራውያን ተከባ ይይ ፋ ወደ ተፈረደባት በእመቤታችን ስም ወደታነፀች እ ያን እንዲያደርስ ነበር ኪሩብን የላኩት በዚች ቤተ እ በጣት የሚቆጠሩ ክርስቲያኖች ርስታችንን አናስነካም ም ይጋደላሉ በሉተራውያን ርኅራቴ የለሽ አፈና ተማረው ዘርስትና ፈቀቅ ያሉ ብዙ ናቸው አገራቸውን ጥለው የሸሹትም አንዲሁ እነዚሩብ ስጦታውን አድርሰው ከጾመ ፍልሰታ በፊት የመመለስ ዕድ ነበራቸው ዝቋላ አቦ ሱባዔውን ሊይዙ ወገኖቻቸው በዕድ አገር በስደት እንዳለ ሰው ተሸማቀው ሲያገቸው ግን ሱባዔውን አብረዋቸው ለማሳለፍ ወሰኑት በፈተና ላሉት በእነዚያ ዘርስቲያኖች ገጽ ላይ የተነበበው ወገን የማግኘት ተስፋና ስታዛሬም ከአምስት ዓመት በኋላ አንኳ ሲታወሰው ዐይኖቹ ካህናት ተፈልገው ቅዳሴ እያሟሉ ፍልሰታ ተቀደሰት ሱባዔው አልቀ ሲመለሱ ሌሊን በማጣት የታወከው ልቡ ቢበርድለትም ሌሊ ግን ከፊት ይልቅ በውስጡ ሰክና ነበር የናቻጥማ ንስሐ አባቱ አባ ሣህለ ሥላሴ በዚያ ዓመት ስ ዜና ይዘውለት አልቆዩም በዓመቱ ኃይለ ው የሬ ውጭ አገር ስለሔደ አብሮት ባይሆንም ኪሩብ ዓ ባሼ ፍልሰታን እዛው ማሳለፍ የማይታጎል ተግባሩ እየቀደሰና እያስተማረ አብራቸው ይከርማል አምስ ፋ ደረገ ላይ የተግባር ልምምዱ ክረምቱንም ስለሚያጠቃልል የሴ ዓ የመጀመሪያ ሳምንት ብቻ ነበር አብሯቸው ማሳለፍ ኮባዓውን ሱባዔውን ሳይጨርስ በመመለሱ በጣም ቅር አያለጩ እርጅና የተጫጫናቸውና ምረቃውን በጉጉት የሚጠብቴሩ ኻር ይከፋቸዋል ብሎ ነው አንዲ ሱባዔውን ጨርሶ ቅጣት ለመቀበል ተዘጋጆቶ ነበር ግግውን ሱባዔው አስኪያልቅ ድረስ ስለአእነዛ ሕዝበክርስቲያነ ስለዘነ ጋ ግፉአን አብዝቶ አሰበ የክርስትና ጥንታዊ አሻራ በአካባበረ አንዳይጠፋ ስለሚፍጨረጨሩ የደቡብ ነፍሳት ማቹ ስለሌሊ ማሰብ ማቆም ባልቻሰባቸው ባሰፉት ዓመታት ሠ ያሀል በሙሉ ቀልቡናበፍጹም ነፍሱ የቤተ ክርስቲያን ጉ ሲንጠው ይህ አጋጣሚ የመደመሪያው ሳይሆን አይፅርዎ በአነሃ በዙሪያቸው የበቀሰው አራሙቻ ሊያንቃቸው ከሚጋዳረ የደቡብ ፈርጦች በመለየቱ አንደከክፋው ሱባዔውን ጨረሰ የሃሐሴ ዚዳ ምሕረት ሪሰት ከአባ ሣህለ ሥሳሴ ዘንድ ምሃሃ ኅዙናን ቤተ ክርስቲያን ቆይቶ መንገድ ዳር ታዘዝሲ ሰመጠበቀ ሟል ክሳይ ክሸሮ ሜዳ የሚመጡ የታክሲ ረዳቶች መገግጨተ ጸስቪቃቆራቸው ጸተጠጉ ወንድሜ አራት ዚሎ ነህሀ ፍሬንድ ሰድስት ዚሎ ይራት ዚሎ ነሽሸ ካዛንችስ ነህ ሜክሲኮ ሜዘሰዞ ጸያት ሲጠይቁትና ሲጣሩ አይሰማቸውም። ለመጨረሻ ጊዜ ስለማኅበራዊ ጉዳይ የታደማችሁት መኪኖቻችሁ አንዳይጎዱ ምቹውን መንገድ ማርት ቄ አክፅ ጥ ስለማሳመር ልትመክሩ ነው መጠጥ የሚያዘወትር ቦስ መኪናውን እያስጓራ ሲነዳ ፕራይቬሲያችሁን በለ ብሽ ስለሰጋችሁ ፍዋነት ማብረጃ ፍለጋ ተስበስባኙሁ አንዳይ ሰው ሰው የሚሸት ነገር አጣበታለሁ የምልህ ለዚህ ና ሩብ ይህን ብሎ ኮቱን ለብሶ ወጠጣ ከሥራ አምሽቶ ይመጣል ማልዶ ሳይነጋ ሰፈሩን ቀዋል የሚያስመሸሽ ሥራ ባይኖረው እንኳ ወደ ስድስት ነድቶ ምስካዬ ኅዙናን ቤተ ክርስቲያን የሠርክ መርእ ኪሉ ው ይካፈላል ጨለማው ገዝፎ የሰፈሩን ረጃይም ግንቦችን ገበ አስኪጋርዳቸው ጠብቀ ወደ ቤቱ ይገባል ጧት ኪዳን ከ ደርሰው ቦሌ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ነው ከዚያም ድ ጊሠራበት ስድስት ኪሎ መነን አካባቢ ወዳለ የግል ክሊኒክ ይ ል እሱ ከቦሌ ተነሥቶ ሲደርስ ከከዳሪ ሠራተኞች በቀር አ ቦታው ቀድሞት የሚደርስ ሰው የለም ይህ ከቤት ቤተ ክርስቲያን ከቤተ ክርስቲያንሥራ የተዘረጋው የሦስት ማዕዘን ሕይወት አዲስ አበባ ከመጣ ጀምሮ ለስምንት ወራት ያህል አልተቀየረም ነበር ቡጭሬ ከክፍለ ሀገር መጥቶ አዲስ ከበባ ገብቶ ሲያድርየማነ ከአድካሚው የእንጨት ሥራው በሆነ ምክን ያት ማረፍ ሲፈልግ ብቻ ይቀየራል። በቅርቡ ግን አዲስ የጉዞ መስመር ተከፍቷል ከሦስት ወር በፊት ነው የጅማሬው መሠረት የተጣለው ኪዳን አስደርሶ ከቦሌ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ሲወጣ ሦስት ዓመት የሚሆነው ጠዛን ልጅ በአንድ አጂ ይዛ በሌላው ትክሻዋ አሮጌ ቦርሳ ያነገተች ወጣት ጋር ከቤተ ክርስቲያኑ በር ላይ ተያዩ እንደ ሌሊ ጠይምና ዘለግ ያለች ስትሆን ሕፃን መያዚ ይበልጥ ከሌሊ ጋር የነበረውን የመጀመሪያ ሰሞን የዐይን ትውውቅ አከስታወሰው ሁሌም ጧት ጧት በብርዱም በዝናቡም ሕባኑ ጨው ው መ ዮርቻ ጣጣ ልጅ ከአጠገቧ አይጠፋም አሷም የክ ሰኪዳን አትቀርኦ ቱም ዐደባባዩ ላይ የሚታዩት ሁለት ስዎሄ እፈር ንደ ከህክ። የተጨፈገገ ፊቷን ሳትፈታ ድእ አባክሽ ጧት ጧት ስታመጭው ይችን አልብሽፁን ኣላ በ ተና በች የያ ድፍርር ል ሰቤት ቀን ጃኬትሹራብሱሪና ነጠላ በፌስታል እየሰጣት ስጠ ይመታው ጥላውን ወደ ፊት ስላመጣቸው ከኋላ በኩል ከሸ ሰጭውን አያፈራረቀች ለደቂቃዎች ተመለከተቻቸው በሌ እመ ርቡ ጸጉሯ እየበሰበሰ መሆኑን ልብ አላለችም እባክሽ የተከፈተው የልውሰድ አልውሰድ ክርክር በሕፃኑ ገጽታ ጧ ይ ታክሲ አስኪ መጣ ገብታችሁ ቀዩ ተማፀናት ሕፃኑ በሜታየው ጉጉት ምክንያት ተሸናፊ አደረጋት ላይ በያ መኪናውን ሲያይ ቀሚሷን ገልጦ ትንፋሽ ባደመነው የመኪናዋ ዎስታውት ውስጥ አጮልቆ ሰውዬውን ለማየት ተቁነጠነጠ ዚሩብ ጥረቱ ገብቶት እንዲያየው ሰገግ ብሎ አቢቲ ብሎ ጠራው ሕፃነ ኪሩብን ሲያይ ተንደርድሮ በተከፈተው የኋላ በር ጥልቅ አለ ልድቱ አልተደሰተችም ግን ጥላዋን አጥፋ ከኋላ ገባች አቢቲ አየፈነጠዘ መኪናው ውስጥ ያሉ መጫወቻ የመሰሉትን ነገሮች እያነሣ እየጣለ ጨዋታ ጀመረ ኪሩብን በዚህ መጠን መቅረቡ ቢገርማትም የተለየ ነገር አላሳየችም ኪሩብ አቢቲን ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ሲያገኘው ስለሚያጫውተው ተለማምደዋል ኳ ተቀበለችቤነ በአንገቷ ብቻ አመስግናው ሔደች ከዚያች ቀን በኋላ ከዐይኑ ተሰወረች ለጸሎት ከምትቁምበት በኣት ያፈናቀላት ጠ ተሰማው ከሳምንታት በላ በዕለተ ሰንበት ልጁን አንዲት አናት ሲያስቆርቡት ተመለከተ ሕፃኑን ተከትሎ ሲወጣ ወጠተ መቆሚያዋን በሌላኛው የቤተ ክርስቲያነ በር ማድረጓን ሸሸት መፈለጓን ሊያከብርላት ወድዶ ተዋት ገጽታዋ ላይ የሚነበበው አሳዛኝ ስሜት ግን ቀልቡን ገዝቶ እየጎተተው ነበር። ስሞ ተለያቸው ታዘወትራለችፊ በዛ ከሊማ ንዑሰ ክርስቲያን ናት ልቧን ለክርስቶስ ፍቅር የሰጠች አዲስ አማኝ በአንድ ወቅት አንድ የውጭ አገር ሰው ዘምትሠራበት ምሽት ክበብ ወደ ሌላ አንግዳ ማረፊያ ገንዘብ ከፍሎ ወሰዳት። እንድታሞቅ የሚፈልዓት የምሽት ክበብ ባለቤቶች አንትቤ ሲጀምራት ዐይንሽን ላፈር ይላታል ያ በለወለና ሕወጪ ከረጅም ገዜ የመስክ ሥራ በኋላ ተመልሶ እሷን ፍለ ቅ ን ቦፌሩ ወደምትሠራበት ቤት ሒደ በአጋጣሚ የሚያውካት ካባቢ ተነሥቶባት እንደ ልዩ ፍጡር አንድ ክፍል ውስጥ መንረስ ጠመ ከ ሙሉ ከጎኗ ሳይለይ በደብረለባርር ት ጸበል አስጠምቆ አስታሞ አዳናት በደ ም ለጸበል የቆየችበት ጊዜ ሕይወቷን በሚለውጥ መንፈሳዊ ኒ አለፈች የሱባኤው ሥርዐት ምህላውየአባቶች ማረካት የሰማቻቸው መዝሙሮች መሰጣትበ ተሳበችኮ ከሱባዔ መልስ የክርስትናን ትምህርት ፌ ለመጠመቅና በጋብቻ ሊኖሩ ተስማምተው ጠደ ቀደመ ፈል አልተመለሰችም ወደ ሰንበት ትምህርት ቤት ሔዳ መሠረታዊቡ የክርስትና ትምህርት እንድትቀስም አደረጋት የርስነ መሠረተ እምነቶችን በተማረች ቁጥር ለጤናዋ ከተደረኣነ ተዓምራት በላይ ልቧ በክርስቶስ ፍቅር እየተቃጠለበእርግጥ ለአሸናፊው ናቅሩ እጂን የሰጠችና የተማረከች ሴት ሆነች ግን የሕይወቷን ምስቅልቅል ያሰከነላት ከጣፅም አልባ ሕይወቷ መውጫ መንገዱን ያመላከታት እጮኛዋ ባጋጠመው የመኪና አደጋ ትንሽ ቀናት አስታማው እጂ ላይ ዐረፈ እንደገና አገረሸባት እስክትባል ድረስ ታመመችፊ ከወራት በኋላ ስታገግም ግን ለአጮኛዋ የገባችውን ቃል ጠብቃ ለመኖር ለራሷ ቃል ኪዳን አሰረች አናቷ ወይዘሮ ፋጡማ አብሯት በኖረ የመንፈስ ሁከት ትሰቃያለች ያልሔደችበት መተተኛ መድኃኒት ዓዋቂ ርር እጋኃጋ ሚሚ ሚው ማው የ የኮናናቻ ጣጣ በለሥር ማሽ ቅጠል በጣሽ የለም ድአ ቁትጤ አጥታለትች ከ ልዷን የሐሊማን መንገድ ረጥ ደግሞ አልፈለገችም እንዲያውም አል ባጨነ ይ ኤል ስትሔድ አንቄ ካልገደልኳት ማለት ጀመረች በተለይ ማንታ ሙሉ በምትሆንባቸው ሌሊቶች ያመኛል ብላ ስለምታስብ ንፊሱ አብዝቶ ያውካታል ሲበረታ ሌሊት ተነሥታ ቤኑ ኑስጥ ባለ ሰው ላይ የፈላ ውኃ ልትደፋመጥረቢያ መ ጉሞክራለች። በአንግድነት መጥቶ የነበረውን የዝካ ወንድሟን ሦ በዘነዘና መትታ ከሞት ከተረፈ በኋላ ሐሊማ ወንድሟን አቢቲን ከቤት ትታ ውጭ ማደር አቆመች ተደርጎላታል ጋን አቢቲን አስጠምቃዋለች ለሰው ሁሉ ልጄ ብላ ታስተዋውቀዋለችፏ የዐሥራ ዝጠኝ ዓመት ዕድሜ ልዩነት ስላላቸው ለመታመን አልከበዳትም እናቷ ሲሻላቸው ጉልት ከሚሸቃቅጧት ውጭ ገቢ ስለሌለ ነው ሐሊማ አደጋ የሞላብንየሌሊት ሥራ የመረችው አሁንም ሥራዋ የሌሊት ነው ግን ሥጋዋን ሽጣ መኖር ትታለች የሌሊት አስረሽ ምችው ቤቶች የሜበዙባቸውን የቦሌ ጎዳናዎችን ተከትለው በተከፈቱፃያ አራት ስዓት በሚሠሩ የፈጣን ምግብ አቅራቢ ቤቶች በአንዱ ተቀጥራ ምግብ ትሠራለች ሌሊቱን የመረጠችው ጥሩ ክፍያ የሚገኝበት ሰዓት ስለሆነ ብቻ አይደለምቆ ከእናቷ ድንገተኛ አደጋ ራሳቸውን የሚጠብቁበት መንገድ ሁኖ ስላገኘችውም እንጂ ወንድሟን ይዛ ቤት ተከራይታ መኖር እናቷን መካድ መሰላት ሥራ ለመግባት ከቤት ስትወጣ አቢቲን ይዛው ትወጣለች ከቦሌ ሕንቀዛዎች በአንዱ በጥበቃ ሥራ የተሰማሩ ሰዎች ጋር ገንዘብ አየከፈለች ያሳድሩላታል በጧት መድኃኒዓለም ትወስደውና አሷ በጌታ ሥጋና ደም የሚገኘው አንድነት እስኪመጣ ዴረስ በር ላይ ሁና ትጠብቀዋለች ዴዴ ናች ጣየግ ታሪኳን ከሰማ በኋላ ኪሩብ አቢቲን ይበልጥ እጌሄ አቀረበው ማታ ተቀብሏት ከራሱ ቤቱ ያሳድረዋል ብጠ ሲመጣ ያቀብላታል ቤተኛ ሆነ ሐሳቡ ሁሉ ካዳ ልጆቿ ወደሚጓኩዙበት የመዳን መንገድከክርስቶስ ታቸቤ ፈጠሩት ኅብረት ማምጣት ሁኗል ሐሊማን የም ኪዳነኛተግባቢቅንና መንፈሳዊ ልብ ያላት ሁና አግኝ አማማ ፋጡማንም በመጠኑ ተግባብቷቸዋል መ መታል መስጠት ለማይሹት የፃይማኖት ጉዳይ ኪሩብ ለ ዶ ሩቸቡን ከፍተው ይስሙታል ከልፎ አልፎ ከልጆቻቸውጡ ጋር ወደ ቤተ ክርስቲያን መምጣትም ጀምረዋል ይ ትጠደፎ ደ ቀ ከሐሊማ ጋር ሻይ ቡና አያሉ ለመጫወት ገዜ ካገኙ ሲመለስ ከአቢቲ የልጅነት አንደበት የሚንቀረቆሩ ዝማሬይ እየሰማ ስለ ሌሊ አብዝቶ ያስባልር ሐሊማ ኣ የምታበረክትለት ሌላ በረከት መሆን መቻሏን ገና አላረጋገጠሁ ከሌሊ ጋር ከተጠፋፉና ቁርጡን ካወቀ በኋላ ሐሊማን በረዜ መጠን ደስ ብሎት የቀረባት እኅት የለችም በእስልምና ውስጥ እያለች ያለፈችበት የትናንት ሕይወቷ ለአሱ ሔዋን ከር ሲከለክላት መቻል አለመቻሉን ይጠይቃል የማነና ቡጭሬ ደግሞ ከልክ ያለፈ ሰብአዊነቱ ወዳልተፈለገ አቅጣጫ እንዳይወስዱት ያስቡለታል ለምን ግን ለአባ ሣሕለ ሥላሴ የሐሊማን ጉዌ ደበካቸው። ሙጮ ኋት ያልተነሥ ከሙዚቃው ጋር በስልት ጥግ ቆመው የደራ ወግ የያዙ አሉ እየተዝናና ነው የሚወዛጠዜነ ሁሉም እንደ ነ ር ሜጤ ሴሊ አንድ ጥግ ቆማ ከአስተናጋጆች ሓላፊ ጋር ስለመስን ያወራሉ አንድ ሰው ከሩቅ እጁን ከውለበለበላት ው መለሰች ከስድስት ወር በፊት በተመላላፀ የተዋወቀችውየአባቷን ዳዊት በብዙ ደካዎሦኤ ያስመጣላትበወጣትነትና በጉልምስና መካከል የሚገሄ ሽቅርኩ ሰው ነው ደሳለኝ ይባላል ውለታው ይዚት ነጡ እንጂ ር ሥራው ምቾት አይሰጣትም እዚህ ቤት ግብዣ ሲፍር ታዳሚ ነው ፈረንሳዊቷ የፔትራ ጓደኛ ጠይከሮ በሥራ አስኪያጅነት በምትመራው መንግሥ ውስጥ ይሠራል ኤልዛቤት ያርብ ያልሆነ ድርጾኑ የሴትዬዋ ድርጅት አውሮፓ ውስጥ በዓለማዊነት እየ የመጣውን የካልቪኒስት ፕሮቴስታንቶችን አምነት ጠደ አፍሪኣ በገፍ ወስዶ ነፍስ ሊዘራበት እየጣረ ነው አሻራውን እህ ዳይኖሰር ከምድረ ገጽ ከመጥፋቱ በፊት ሊታደገው የተቋቋመ ድርጅት አንደሆነ ታውቃለች ይህ ድርጅት ዋና ዒላማጡ አፍሪካ ብትሆንምአንዱን ቅርንጫፍ በዐረብ ምድር ዘርግቶ ኤልሳቤትን ዋና ሥራ አስኪያጅ አድርጎ ሹማል በዚሁ በዐረብ ዓለም ባለው ቅርንጫፍ ሥር የተዋቀረ የአፍሪካዊያኑን ጉዳዮች የሚከታተል ንዑስ ክፍልም አቋቁመዋል። ከአብራካቸው ክፋዮች ከማሕፀናቸው አነ ያጡትን ወራሾች አፍሪካ ውስጥ ለማግኘት እየሠሩ ን በገንዘባቸው የተለያዩ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን ማሉ ተልአኮዎቻቸውን ያነገቡ ሰዎች ያሰማሩበታል ብ ምድር ያጠመዲቸው አፍሪካውያን በየአገራቸው ቤት ላይ ኢንቨስት የሚያደርጉበት ኢኮኖሚያዊ ጋፍ ያደርጋሉ ከአፍሪካ አገሮች በተለይ ኢትዮጵያ ደግሞ የትኩረት ማዕከላቸው ናት ኢትዮጵያ ውስጥ ኢትዮጵያዊ ላህይ የሌላቸውን ልጆች ለማፍራት የሚራሯጡ ትምህርት ቤቶችን ማየት እንግዳ ነገር አልሆነም አውሮፓውያኑ በእርግጥም አፍሪካን የትናንት አሻራቸው ቅሪት መገኛ የማድረጉን ሥራ ተያይዘውታል እኛም ትናንትናችንን ብቻ ሳይሆን ነጋችንንም እየሽጥንላቸው ነው ፔትራ ናት ስለ ኤልሳቤት ድርጅት ጉዳይ ያጫወተቻት ፔትራ በስብአዊ የዕርዳታ አገልግሎት መሰማራትን ከእናቷ የወረሰችውየነፍሏ ጥሪ አድርጋዋለች ጥቂት በጎ ነገር ጨጨ መሙ መበ መመመ መመመ መ ስታደርግ ብዙ ዕረፍት ታገኛለችና ማጣት መግቢያ አድርጎ የትናንት መ ን አዲስ ማንነት ማልበስ በሚለው አትስማማም እንዲያበለጽጉ እንርዳቸው ትላለች ግን የሷ ቢጤይነ ናቸውና ሰሚ የላትም እንደ ሌሊ ጆሮ ሰጥቶ ግን የውስጧን ቃጠሎ ትተነፍሳለች ሌሊ ደሳለኝ ዲያቀን መሆኑን የነገራት ቀን ለምን ኤልዛቤት ድርደት ውስጥ እንደሚሠራ ጠይ ሥራይ ጳደራይ ነው ያነሃሪ ሰደ ሃይማኖታ ሐ ብሏት ነበር ር እንዴት ነሽ የክገሬ ልድ። ሌሊ እንግዶቹ ከተሽኙ በኋላ ሠራተኞችን አስተባብራ ቤቱን ወደ ተለመደ ገጽታው ለመመለስ ስትደክም ሌሊቱ የወደቀችበትን ሳታውቅ ነጋፅ እየተደናበረች ተነሥታ ወደ ሱቃ ጨጨጨጩጩመ መጻጻ መ መመመ የና ጣግ መኝታ ቤት ሔደች ጌም እየተጫወተ ነጡ የ አቅርባለት ወደ ክፍላ ስትመለስ የፔትሪ የቁጣ ቃል ቀ ግጫ መኝታ ቤቷን አልፎ ከጆሮዋ ደረሰ በእንደዚህ ዓ ጋቤ ዶክተር ፔትራ ከመኝታ ቤት ሳትወጣ በይደር ፍል ቀናኑ እ መጠጥ አንደአዲስትያያዘዋለቹከ ም ፈቤን አየጮኸች ስልክ ታወራለች የፈረንሳይኛና የ ሪብፍ ያለቅን መዓት ታዥጎደጉዳለች ከጨኸቷ ሁሉ በደንብ የቱለ የስድብ ዛሬ እፈልጋለሁከየትም ብለህ ይዘህልኝ ና ጸረ የሚለው ነበር ህ አከ » እንዲህ ዓይነት ስሜት ውስጥ ስትሆን ቤቱን ሁሉ ትነቨረቁ ብዙ ጊዜ በዚህ መልኩ ስትደውልለት ፈጥኖ ከች የሚል ሰ ሰው ታውታለች ቅብዝብዝነቱና የበዛ መቅለስለሱን አትወድለትም የሆነ ምሥጢራዊ ግንኙነት ከፔትራ ሲ አንዳለው ይገባታል በግብዣው ማግስት ማለዳም ይው ነው ኮቴ ሳታሰማ ወደ ክፍሏ ተመለሰች ጻሉኑ አድርሳ ዐረፍ አንዳለችአዷ የቲቪውን የርቀት መቀጣጣሪ ነካው ጣቢያውን ከኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን ጠደ ኢትየጵያ ቴሌቪዥን ወሰደችው የእንቁጣጣሽ ዘፈን ይታያል ቀጥሉ በዓመቱ ቀርበው ከነበሩ የወጣቶች መሰናዶ ውስጥ ጥሩ ያሉትን ለትውስታ እየቀነጨቡ ማቅረብ ጀመሩ በከፍተኛ ውጤት የተመረቁ ሜዳሊያ ተሸላሚ ተማሪዎች የሰጡት ቃለምልልስ መጣ «ያሮሄመ ዖፕረ ፅኃጎ ይክስምና ፖሦማሪዎሥምቻ ፅፈቃፀይ ተማሪ ያረውና ሜማዳቷያ ያወፅፊርው ወማጣራሩራሃ ዶያፖረ ኢጺሩዝ ናዕታውጎፇ አስተዋዋቂው መቅረጸ ድምፁን ይዞ ክብ ሠርተው ደስታቸውን በዝማሬና በሸብሸባ ሲገልፁ ወደ ነበሩ ተመራቂዎች ሔዶ ዶክተር ኪሩብ አደራጀውን ከዘማሪዎቹ ለይቶ ሙ ጨሥጨሙጨጨጨጨጩጠጩ»በጠ ጠጠውጠጩ የርቻ ጥዋግ ቦታ ሲወስደው ታየ ከዛም በዕለቱ በግርግሩ መ ይ ረስ መቅረብ ጀመረ ህሌ ይሪ ዕዬ ነበር የተቀረጸው ዕይ ኪሩብ ካሜራውን ፊት ታው ወደ ውስጧ ስርስሮ በት ዓመት በፊት ተጭሮ በውስጧ ሲጋጋም የኖረው ገብ እሳት የተዳፈነበትን አመድ ገላልጦ ብት አለ ለአ ር ር ገቶ ዓለት ሆኖ የኖረው ልቧ እላተ ጎመራ እንደ ድ ዓለት በደቂቃዎች ውስጥ መቅለጥ ጀመረ ደስታና አነዳበ ድብልቅልቅ ወዳለ ስሜት ወስዶ ጨመራት በስመአብ ወመንፈስ ቅዱስ አማተበች ። ጨዋ የጨዋ ልጅክርስቲያን የክርስቲያን ልጅከገር ያወቀው ጠሐይ የሞቀው በዛ ላይ ዶፍተርበዛ ላይ ዳቆን አለቀብኝ የማያውቁ የአልባሽ ያጉራሽ ልጅ እንዲህ ዓይነቱ በስለትም አይገኝ አማማ እልፍለሽ ስልኩን እንደያዙ አጠገባቸው ካለ ሰው ጋር ሲያወሩ ዝም ብላ ሰማቻቸው ሙረ ጉድ ነው ይኹውልሽ ልጃለም አሁን እኔ አግሬ ሊገባ ሲል በተለብጅነየዱፍትርናውን ካባ ደርቦእንደ ጀግና ከ ሞሞመሙሎ ሙዱ የዛቻ ጥማ ሜዳዩን ደረቱ ሳይ ደቅድቆ ሲታይ ነበር አሉስልኩ ከ ሾልኮ ወደቀ ከዚያ በኋላ የተናገሩትን አልሰማችም እጾ ልትደውልላቸውም ዓቅም አጣች ደስታና ፍርሐት እየተፈራ ውስጧን አመሏሷት ራረ ብቻዋን ከዚህ በላይ መብሰልሰል ትርፉ ናላን ማዞር እዝሂ ገብቷት ለዐይኗ ማረፊያ ፍለጋ በመስኮት ቁልቁል መመልከነ ጀመረች ዘቡ የግቢውን በር ከፈተ ቅልስልሱ ዐረብ መኪናውን እየነዳ ገባና በሩ አጠገብ ለመውጣት እንዲመቸኬ አዙሮ አቆማት ዛሬም የሲዲ መያዣ አልበም የመሰለች ነር አነስተኛ ቦርሳውን በእጁ ይዞ እየተቻኮለ ወደ ቤት ገባ ያለወትሮዋ ስለሰውዬው የማወቅ ፍላጎታ ጨመረቆ የውስጧ ግፊት መቋቋም ተሥኗት ተቅበጠበጠች ወዲያው ግን ከ ምሥጢር ለመበርበር በማሰቧ ዐፈረች ያውም ፔትራን ጎሊናፃ ባልተገባ ነገር ውስጥ መጠመዲን ነግሮ ወቀላሳት የኅሊናዋን ተግሣጽ ሰምታ ወደ ሉቃስ ክፍል ለመሔድ በሩን ከፍታ ወጣች ነኢማ የጽዳት መሣሪያውን መተላለፊያው ላይ ትታ የፔትራ በር ላይ ጆሮዋን ለጥፋ ስታነፈንፍ ተመለከተቻት የተመቸ ቦታ ፈልጋ ነኪማን መከታተል ጀመረች። የሆነ ጫራ ቤቱ ውስጥ እየተረ እንደሆነ ሌሊ ገባት ኮቴዋን አጥፍታ ለመመለስ ስትዘጋጅ ገብቶኛል እኔ ክዎ ኮናቻ ጣሚ እኔ ግርግሩን መፍጠር ነው እንጂ ያንተን የምችልበት ነገር አይኖርም ከፖሊስ እጅ ሳት አንተዬ እንድትወድቅ የሚሆነውን ማድረግ ያንተ ፋንታ ነዉ ዳእጾ ሌሊ መለስ ብላ ወደ ላይኛው ወለል ሁለት ሁለቱን ደረጃ አየ ወጥታ የዶክተር ፔትራን ክፍል ከፍታ ገባች ፔት መ ብላ ታያታለች አልጋ ላይ የነበረውን የፔትራን ተክ ስልክ ከፈፍ አድርጋ ወጣች ማንም ሳይሰማት ለፎ ፀጥታ ፍለጋ ከሉቃስ ክፍል ሳታንኳኳ ዘው አለፍ ጠረጴዛው ላይ የነበረውን ውስኪ ቀድቶትልቆቹ ሲያደርጉ ባየ መሠረትብርጭቆውን በቄንጥ ይዞ እየጠጣ ነበር ጀርባቡን ሰጥቷት ወደ ውጭ አሻግሮ ይመለከታል ትክሻውን ይዛ ዞር ስታደርገው ሚዛኑን ስቶ ፍንግል ሲል ብርጭቆው ሠመሬኑ ወርዶ ተከሰከሰ በድንጋጤ ብድግ ስታደርገጡ የብርጭቆጤጡ ስባሪ አጁን ቆረጠው ሌሊ የምትይዝ የምትጨብጠው ጠፋት ይለፋደዳል ቆይቶ ማንቋረር ጀመረ ነኢማን ለመከታተል ያሰበችውን ረስታ ጮኸችአ ደረሰችላት ሉቃስን አደራ ብላ ተንቀሳቃሽ ስልኩ በታች ወዳለው ፓርኪንግ ወረደች ሉቃስ አየሳቀ ን ይዛ ከምድር ሄሎ ስልኩን ያነሳችው ሴት በፈረንሳኛ ነው የመለሰችላት ይቅርታ ሚስስ ኤልሳቤትዶክተር አይደለሁም። አጮኛውን ፈልጎ ሲመጣ እጮኛዋን ፍለጋ ሐዳለች ብዬ ነገር ያበላሽሁ እኔው ነኝ ደረታቸውን አየደቁ አዘነ እንደሚፈልጉትና ሐቁን ነግረው የሚሆነውን እንደሚያዩ ለራሳቸው ቃል ገቡ ኪሩብን ፍለጋ ከማን መጀመር እንዳለባቸው ያውቃሉ በእርግጥ አግብቶ ይሆናል ለዛም ሰይሆን አይቀርም የእማማ የንጉሜ ድምፅ የጠፋው ነግሬሻለሁ እኮ ታትዬ እዚህ ሀገር ሰንበታቸው ዓ ነው ቤተ ክርስቲያኑም የሚከፈተው በዚሁ ዕለት መድ ነው እህእህእህአይ የኔ ነገር እንዳገርሽ እንዳገሬ አሉ እንዳይቆጥርብቨ ልጄ ሆዴ በይ እሺ ታትዬ ለአገሬ እንድበቃ ተሳይልኝ ፀይ ስልኩን ፈልጊልኝና ሌሊ ይችን ቃል ለማውጣት ምን ሥራዬ ምን ሁኖ ብለሽ ነው። ሌሊ ይህ አጀንዳ ሲነሣ ባለፈው የተቋረጠባቸውን ወሬ መቀጠል ትፈልጋለች ለማንሣት ደግሞ ዐፍራለች አማማ አልፍለሽ ደግሞ ያን ቀን ስልኩን ተቆጥታ የዘጋችው መስሏቸው ዳግም ላያነሠባት ምለዋል ከዚያ በኋላም አፁ ሌሊ መኝታ ቤት በመገኘቱ ነኢማ ን ምስክር አድርገው ከስሰው እስር ቤት ሊያወርጳት ጎሽ የኔ ልጅ እፈልገዋለሁ እንጂ ያውም በስልክ እንዳይመስልሽ አሁን ጎንደር ስመለስ ወደ ቤታቸው እዘልቃለሁ እናቱን ማግኘቴ ከይቀርም እማማ የንጉሜ ያለፈውን አንድ ዓመት ለህክምና ከአሜሪካ ልጆቻቸው ዘንድ ሔደው ነበር። አባት ተቀበሉ ጨሙሙጨጨጩመመ ክርስ ሙ ግዚአብሔር አሁንም ባልተጠበቀ ሁኔታ እንደ ትልቅ ትን ጥምቀት የምትጠመቅበት ቀን ናት ዛሬ በአምላክ ንጀ ልደ ታየም ትባልበት ከቀናት ሁሉ የከበረች ቀን ት ዓመታት በክርስቶስ አዲስ ሰው የምትሆንባትን ሁለ ናፍቃለች ኮሽ ባለ ቁጥር መልአከ ሞት ክርስትና ገ ን ልጅነት ጸጋ ሳትጎናፀፍ በጌታ ሥጋና ደም የዘላለም ጣኅተም ሳይታተምላት ተሽቀዳድሞ የመጣባት ስትበረግግ ኖራለች ዛሬ ሞትንም የምትንቅበት ሰጣታል። የጻያ ጣላ ፃሌ ፃሌ ሉያ የፍቅር የስላም ነሽና ገበያ ቤተልሔም ከዘመናት በፊት ለዓለም ጌታ እልፍኛኣ ተጸጽታ ለአምላክ ወልደ አምላክ ዛሬ ሺና ገን ያሚ ቤተልሔም የተባለች የአማናዊው እንጀራ የኢየሱስ ፍርስ የሆነችው ቤተ ክርስቲያን በጌታ መወለድ መደሰቷን ሂ ኤ ማደሪያው የሆነውን ሰውነታቸው መጠ ሰ ንዲል የሚመክር ዝማሬ ያዜማሉ ቤተልሔምን አ መፕጥታል የሠላምሽ አለቃ ከድንግል ተወልዲልና አልል አ ተቀበይው የአዳኝሸን ማዳን ዐይኖችሽ ሊያዩ ነውና ነ ይ እያሉ ይዘምራሉ በልደቱ ብስራት የሆናቸውን በቸር ያዳናቸውን ጌታ በስደት ሆነው የረሱበትን ቀን ቡነ ከፈቃዱ ፈቀቅ ያሉበትን ጊዜ እየረገሙ ምሕረት ጎ ር ፍማ ቤተ ክርስቲያን በፈተና ማዕበል ለምትንገላታ ሕይወታቸው ፓ መጣያ ወደብ ሁናቸዋለችና በደስታ ድምፃቸውን ሩ ነው ብዙዎቹ በባእድ አገር የሆነባቸውን ተጠራቀመ የቤተሰብ የአገር የቤተ ው ይነጹላቸው ዘንድ ሰላቸውም የተማጽና የናቻ ጥሚ ት ለሌሊም ልዩ ናት ላለፉት ጥቂት ዓመታት ከቤ ጋች ቀን አጸድ ተለይታ ከዕጣነ መዓዛ ከቅዳሴው ጋ ርቃ ረ ስደተኛ ነፍሷን የሚያረስርሰውን ዝማሬ በዕንባዋ ጠብታ የ በአልልታና በዝማሬ ማጀብ አልቻለችም ከማልቀስ አንዱ ት ቅጸበት የለም የት እንዳለች ረስታዋለች ዴንገት ትግን አብራቸው ትዘምራለች ወደብ ላይ ሲደርስ ሣነ። ሕግ አክብረንና በሕግ ተፈቅዶልናል ቤተ መ ያኑን የሚስተዳድሩት ካህን ናቸው በፖሊስ ቆመጥ አ ግንባራቸው የሚወርደውን ደም በመስቀላቸው ከ ለማስቆም እየታገሉ ኪሳቸው ውስጥ ገቡ ከአገሩ ፍቄ የተሰጣቸውን የፈቃድ ደብዳቤ አውጥተው ለፖሊሶቹ ር ለማሳየትነ የፈቃድ ወረቀቷን ከኪሳቸው አይለቋትም የፖሊሶቹ ሓላፊ ለወረቀቱ ግድ ሳይሰጠው ሽጉጡን ከውጥቶ ገገባራቸው ላይ ደገነው ተይዘው ወደ መኪና እስኪጫኑ የሚጠብቁ እኅቶች ቤቱን በጩኸት አናጉት ወታደሮቹ እንደ አዲስ ያለርኅራነኔ በስደፍ ያገኙትን ሰው ያሇ ቦታ ላይ መቀጥቀጥ ቀጠሉ በዐረብ ምድር ግፍ ሲና አምላክ ያላቸው የማይመስሉ አከሠሪዎች የመንግሥት ስዖ ወታደሮችና የስው ደላላዎች ቁጥር ቀላል ከይደለም ይልቁንም ጠሙታ መመመ ርቅ ጣካግ በሚሠሩት ግፍ የሚደሰት አምላክ ያለ ይመስላቸዋል የምሥራች ሲሰበክበት የነበረው ቤተመቅደስ በቅፅበት ነ ቤት ሆነ ቤተ ክርስቲያኑም ዙሪያውን ተከባል በ ቁጣቸው ከጭንቅላታቸው ተርፎ በያዙት መሣሪያ ምላጭ ሁሉ በታቆረ ፖሊሶች ተይዘዋል ውጭ ያሉት ፖሊሶች ሳይ በገቡት ጓደኞቻቸው እየቀነ አምልጦ የሚወጣ ስለህ ገለ ይቃብዛሉ ኣሲን ጳሕጋዊያን ነንሕጋዊ ነን አንዱ ፖሊስ ዱላውን በካ አናት ላይ አሳረፈው በቆሙበት ሸብረክ አሉ ጨሬ ቀሳቸዉ ከእጃቸው ወልቆ ሲወድቅ በእግሩ አሽቀነጠረዑ ስና ሞትን ንቀው ይጮኻሉ የነፃነት አርማቸው ቅዱስ መስቀል ተረግጦባቸዋልና ስለራሳቸውና ስለካህናቸጡ ከዐይኖቻቸኩ በሚቀዱ የዕንባ ዘለላዎች ኀዘናቸውን እየተናገሩ ነዉ ሌሊ ደስታዋ የጧት ጤዛ ስለሆነባት ተኮራምታለች ፖሊሶች እጅ መግባት በአካል በሴትነትና በሰ የሚያደርሰውን ቀውስ ሰምታለች። ሌሊ የማነው ልጅ። ሊሆን የማይችል ነገር ለእሱ ተብሎ እንደተደረገለት ሰው ደንግጦ ጠየቃት ሳቅ ብላ ኮቱን አከቀበለችው ጋወኑን ሊያወልቅ ሲል ሌሊ በዝምታ ታየዋለች ጀከውልቂለት ቆንጆ ሲስተር ነብያት ፈገግ ብላ መራቻት በተፈጥሮዋ የሰው ደስታ የሚያስደስታት ቅን ሰው ናት ከዶክተር ኪሩብ ጋር ጥቁር አንበሳ ተማሪ እያሉ በቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ይተዋወቁ ነበር ወደዚህ ክሊኒክ ሲመጣ ዳግም ተገናኙ የነርሶች ሓላፊ ፄድ ነርስ የሆነችው እሱ ከመጣ በኋላ ነው የሚይዙት የመጨብጡት እንደ ጠፋባቸው ገብቷታል በዚህ ሁኔታ ውስጥ የመጀመሪያዎቹ ፍቅረኞች አዳምና ሔዋን ፍቅር አለማማጅ አእንዳልነበራችው ማስታወስ ለሷ ከባድ ነው አናም ጮርቃ ማንነታቸው ባንዴ ራሷን አንደ ሰርግ ፕሮቶኮል አንድትቆጥር አስገደዳት ጨ ጨ ኣሥ ጨጨጮጨጡው ው። አለ የአስተናጋጁን ጾር አያዩ ያሮውጋያ ያጎማውኃና ያምታሠሥሩታፇ ራ ኔቱሦሥ ከአፏ ደርሶ ተወችው አነ ደሳለኝ እዚህ አገር ክርስቲያን ላይ የሚሠሩትን ደባ ወደ አናት ቤተ ክርስቲያን ይዘውት ሊገቡ ስለሚያሣሩት የካልቪኒስቶች የተሐድሶ ለማጋለጥ አስተናጋጁ ናቲ አስፈላጊ ሰው መሆኑን አምናለች አንዲህ ዓይነትን ሰው ይፈሩታል እንጂ አይሸሹትም ሜስስ ኤልሳቤት ደሳለኝን የኛ ሰው በኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያገ አያለች አንደምትጠራው ከፔታራ አንደበት ሰምታለት ኬ። ዝም ስትለው የፈሪ ሳቁ ዳግም ራቱ ላይ መከሠት ጀመረች አማትባ አጭር ጸሉት አደረሰችና በሩን በርግዳ ወረደች ሴትዮ ይኹ ግትርነትሽ የትም አያደርስሽም ራስሽን ለጅብ አየወረወርሽ ነው ከጅብ ጋር መሆንን ባለፉት ሰዓታት ተለማምጄዋለሁ ሰው ጎዳና ወጥቶ ርያ ጥማ ማወቅህ አንድ ነገር ነው አንድ ቀን ሰው ለመሆን ን ሆናልና ነገርየው በመብላትና መበላት ከተጠናቀቀ በረሐ ይብቀል ከአውሮፓ በረዶ ከኢትዮጵያ ምድር ኞ አሚሪካ ጅብ ያው ጅብ ነው ያጎገርሀህ ቾሯብ ሃፇድሥ ይፍሶ ሟገሳሀ ዖሰው ለር ድያቭ ጳ ነው ዖሚድልሀ ታ ያነበበችው ሐሳብ ወደ አእምሮዋ መጣ ግን ልቧን አላወከውም የጅቦቹን አፍ መዝጋት ፍርሖት የዳንኤልን አምላክ በልቧ ጠራችው እግሯ ወደ ን ጠን ፈጠን እያለች መዓዝ ጀመረች በመኪናው መረረ ን ለ ት ያህል እንደ ተጓዘች ከፖሊሶቹ ጋር ፊት ለፊት ነኝ ር አላነጋገሯትም የኋሊት አስረው መኪናቸው ውስጥ ል ወስዲት ፊቷ ላይ አንዳች ቅሬታ አልተነበበም። አንድ ቀን አነግርፃለሁ ያልሽኝን ውይ አንተ ደግሞ ሌላ ጊዜ ይደርሳል አይደል ጃንክጋይ ከዐረብ አገር ተመልሳ እስኪጋቡ ድረስ ለወራት መሳ አሱም በሥራ አሳልፈዋል ከመጀመሪያው ቀን በር ቀን ስለስሟአልጠየቃትም ለምን ይመስልሻል አንድ ነ ካልነገርሽኝ ብዬ ያላስቸገርኩሽ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

تعليقات:


memezon

خيارات التنزيل | تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي | كتاب اليوم

© dirzon | شروط الخدمة | خصوصية | حول | خدمات | اتصال