Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ሁከሀበ በዩ የሰበር ርቨከ ይግባኝ ሀፀ እና የፍርድ ክለሳ ሀሀፅር የፎነፎሃ ልዩነት በሰመቁጥር ገ ላይ የተሰጠ ትንተና በመጀመሪያም ከላይ ተጓዳኝ ጭብጦች ናቸዉ ብለን የያዝናቸዉን ጭብጦች መርምረናልአንድን የመጨረሻ ዉሳኔ ኢንዲሰጡ አሜሪካ እና ሕንድ የመሰሉ አገራት ለመደበኛ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቀርቦ የመጨረሻ አስገዳጅ ዉሳኔ ተሰጥቶበት እንዲቋጭ ታደርጋለትች እንደጀርመን ያሉት ደግሞ የክለሳ ጥያቄዉ በቀጥታ ለሕገ መንግስታዊ ፍርድ ቤት እንዲቀርብ የሚያደርግ ሥርዓት።
ሁከሀበ በዩ የሰበር ርቨከ ይግባኝ ሀፀ እና የፍርድ ክለሳ ሀሀፅር የፎነፎሃ ልዩነት በሰመቁጥር ገ ላይ የተሰጠ ትንተና በመጀመሪያም ከላይ ተጓዳኝ ጭብጦች ናቸዉ ብለን የያዝናቸዉን ጭብጦች መርምረናልአንድን የመጨረሻ ዉሳኔ በሰበር በማየት ርኗቨዐበ በይግባኝ ዐሀፎቋ በማየት እና በዳኝነት አይቶ በመከለስ ዐህሀፀር ፀሃበፎሃን መካከል ያለዉ አንድነትና ልዩነት ምንድነዉ የሚለዉን በቅድሚያ መመልኩቱ ተገቢ ይሆናል ከመዝገበ ቃላት ትርጓሜ የተነሳን እንደሆነ ሰበር ወይም ርፄቨበ በሚል የሚታወቀዉ ቃል በታዋቂዉ ብላክስ ሎዉ መዝገበ ቃላት ላይ እንደተመለከተዉ ካሰር ርሀ ከሚል የፈረንሳይኛ ቋንቋ ግስ የመጣ ቃል ሆኖ የቃሉ ጥሬ ትርጉምም የአንድን ፍርድዉሳኔ የተፈጻሚነት ኃይልየዐርፀ መስበር እና ሕጋዊ ዉጤት እንዳይኖረዉ ማድረግ በሄ በቋፎመሻር ወይም ተግባራዊነቱን ማስቀረት ነዉ የሚል ትርጓሜ የተሰጠዉ ነዉ ርከዐከ ርዕከበ ዐበገ ከፀ ፎበርከ ሃፍ ር በ ቪ ዩ በባዩከበ ባህከ ከዩ ዐርዩ በ ሃበቪሃ ዕ ሠሀመዉፀፀጠገፀበከጤርዞ ዉሃ ወርከዐበቋነ ጓኛ እትም ገጽ ይመለከቷልን የሰበር ሥርዓት ምንጭ የሲቪል ሕግ ሥርዓት ሲሆን እዛን ግራዊችፎሠቋበ ሼዕዕሀቨርከን የተባለ ሰዉ ፐከፀ ዐህፎ ርዐፀፎኗ ዐ በሚል ባሳተሙት መጸሀፋቸዉ ላይ እንደገለጹት በራሽያ ፌዴሬሽን የሰበር ስርዓት የመጨረሻ የዳኝነት ሥልጣን ያለዉ ፍርድ ቤት የሕግ ስህተት ያለበትን የመጨረሻ ፍርድ የተፈጻሚነት ኃይል በመስበር በምትኩ ሌላ ፍርድ የሚሰጥበት ሥርዓት ነዉ ሲል ይገልጸዋል በሌላ በኩል ኮዞፎር ዘዛፎዐፅ እና እሰጪበከጪ ሃፎሏሬፀ እንዲሁም እሀ ዐዞፀፀቪቨ እና ህዕፀከ እለ ሦዩበዐ በፌረንሳይና በጣሊያን የፍትሐ ብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ላይ እንደቅደም ተከተላቸዉ መጽሐፍት የፃፉ የሕግ ሙሁራን መጽሐፎቻቸዉ ላይ የሰበር ሥርዓት በእነዚህ አገራት አንድ የይግባኝ የሚታይበትን ሂደት የጨረሰ የሕግ ስህተት ያለበት የመጨረሻ ፍርድ የመጨረሻ የዳኝነት አካል በሆነዉ ፍርድ ቤቶቻቸዉ ታይቶ የሚሻርበት ወይም ወደ ሥር ፍርድ ቤት በመመለስ የሚወስኑበት እንጂ የራሳቸዉን አዲስ ዉሳኔ የሚሰጡበት እንዳልሆነ ይገልጻሉ ከዚህ የምንገነዘበዉ በሰበር የሚታየዉ በመጨረሻ ፍርድ ቤት እንደሆነ በሰበር የሚታየዉም ፍርድ በበታች ፍርድ ቤቶች የተሰጠ ፍርድ ሆኖ በይግባኝ የሚታየበትን ሂደት የጨረሰ የሕግ ስህተት ያለበት የመጨረሻ ፍርድ እንደሆነ እና ፈረንሳይና ጣሊያን የሰበር ፍርድ ቤቶች የስር ፍርድ ቤትን ዉሳኔ ከመሻር ባለፈ እንደ ራሺያ ፌዴሬሽን ፍርድ ቤት አዲስ ዉሳኔ እንደማይሰጡ ነዉ በአገራችን ስለሰበር ምንነት ትርጓሜ የሰጠ ሕግ ባይኖርም በኢፌዲሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ ዐርሀን እና በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና ስለመሠረታዊ የሕግ ስህተት እና ስለመጨረሻ ዉሳኔ ከተሰጠዉ ትርጓሜ የምንገነዘበዉ በሰበር የሚያየዉ የፌዴራሉ የመጨረሻ ዳኝነት አካል በሆነዉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የተደራጀ ሰበር ሰሚ ችሎት መሆኑ የሚያያዉም ዉሳኔ በዚሁ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት እና በበታች መደበኛ ፍርድ ቤቶች ታይቶ የተሰጠ የመጨረሻ ዉሳኔ ላይ የተፈጸመ መሰረታዊ የሕግ ስህተትን ብቻ ሳይሆን በሕግ የመዳኘት ሥልጣን በተሰጠዉ አካልበተቋማት ወይም በአማራጭ የክርክር መፍቻ ዘዴዎች የተሰጠ እና ለጉዳዩ እልባት የሚሰጥ ፍርድ ብይንትእዛዝዉሳኔ እናወይም የይግባኝ ሂደቶችን የጨረሰ ፍርድ ብይንትእዛዝ ወይም ዉሳኔን እንደሚጨምር ተደንግጓልእንዲሁም በአገራችን እስካሁን በሰበር ችሎቱ ከዳበረዉ ዳኝነታዊ ፍልስፍናሀፀር ሠበፍፀቨዐፀበርፎ እንደሚታወቀዉ ሰበር ችሎት ያለዉ ሥልጣን መሰረታዊ የሕግ ስህተት አርሞ ዉሳኔዉን ከመሻር እና ጭብጥ ይዞ ከመመለስ ባለፈ በጉዳዩ ላይ አዲስ ዉሳኔ የመስጠት ሥልጣን ጭምር እንዳለዉ ነዉ ይህም የእኛ አገር የሰበር ሥርዓት ከሌሎች ከላይ ከተጠቀሱት ዉሳኔዎችን በሰበር የማየት ሥርዓት ከዘረጉ አገራት ሥርዓት አንጻር ሲነጻጸር መሰረታዊ የሕግ ስህተት ከማረም አኳያ ሰፊ ሥልጣን እንዳለዉ የሚያስገነዝብ ነዉ ይህም የሆነዉ በሕገ መንግስቱ ይህ ሥርዓት እንዲዘረጋ መነሻ ምክንያት የሆነዉ የሕግ አተረገጓጎም ወጥነት የማምጣትና በዚህም ዜጎች በእኩልነት ተጠቃሚ እንዲሆኑ የማድረግ ዓላማ በተሟላ መልኩ ከግብ እንዲደርስ ለማድረግ እንደሆነ ይታመናል በሌላ በኩል ዳኝነታዊ ክለሳ ዐሀፀር የፍሃፎ ከላይ በተጠቀሰዉ መዝገበ ቃላት ላይ ል ርዐሀበፊዓ ሀዕዐሃፀ ፀሃፎነሃ ከፍ ርዐበፍ ዐሽቨ ዐከፍ ከርጪበርከፎጨኳ ዐ ፎሃርፎጨ ዐ ፀዐሃፎቦበበገፎበፒ ፎፄዞ ከፎ ርዐሀፍ ሠዐሃፎ ዕ በህፀልፎ ፎከፎ ከ ፎሄፀርህቨህሃዩ ርበ ፍበ ሀበርዐበህበ ልስ ርዐህበ ፀሃፎነሃ ዐሃፎ ዕርዐህ ዐ በ ፀበገበቪፀ ሀነሃ ርህ ዐ ፀፀ ቨበዐበዐዓከርዞ ቧሃ ወርቨዐበቨሣ ኛ እትም ገጽ የሚል ትርጓሜ የተሰጠዉ ሲሆን ይህም በግርድፉ ሌሎቹ የመንግስት አካላት ሕግ አዉጭዉ እና ሕግ አስፈጻሚዉን እንደቅደምተከተላቸዉ የሚያወጡት ሕግ የሚፈጽሟቸዉ ተግባራት እና የሚያስተላልፋቸዉ ዉሳኔዎች ሕገ መንግስታዊ መሆን አለመሆናቸዉን ዐዐበቨህቨዐበቪሃ እና ሕጋዊነታቸዉን ፎቪሃ ፍርድ ቤቶች የሚከልሱበትንና ጉድለት ካለባቸዉም ተግባራዊ እንዳይሆኑ የሚወስኑበትን ሥርዓት የሚመለከት ነዉ የሚል ይዘት ያለዉ ነዉ እንዲሁም ከተለያዩ የሕግ ድርሳናት መገንዘብ እንደሚቻለዉ በዳኝነታዊ ክለሳ በሀፀር ፎዕፎነ የሚታዩ ጉዳዮች እንደየአገራት የሕግ ሥርዓት ሊሰፋና ሊጠብ የሚችል መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ በሕግ አዉጪዉ የወጣ ሕግ እና የተላለፈ ዉሳኔ የሕግ አስፈጻሚዉ ወይም የአስተዳደር አካላት ተግባራትና ዉሳኔዎች በዳኝነት አካል የሚከለስበት ሥርዓት በሰፊዉ የሚታወቅ ነዉአገራት በሕግ አዉጭዉ የወጣ ሕግ ወይም የተላለፈ ዉሳኔ እንደዚሁም በአስፈጻሚዉበአስተዳደር አካል የሚፈጸሙ ተግባራት ወይም የሚተላለፉ ዉሳኔዎችን ሕገ መንግስታዊነት እናወይም ሕጋዊነት ርበቨሀህበቪሃ በፀዐ ሃ በዳኝነት አይተዉ እንዲከልሱ ለመደበኛ ፍርድ ቤት ወይም ለሕገ መንግስታዊ ፍርድ ቤት ሥልጣን ይሰጣሉሕገ መንግስትን መተርጎምን የሚጠይቁ የሕገ መንግስታዊነትና ሕጋዊነትን ጥያቄዎችን ተቀብለዉ ሐገ መንግስትን ተርጉመዉ የሕግ አዉጪዉን ሕግና ዉሳኔ እንዲሁም የሕግ አስፈጻሚዉን ሕግዉሳኔ ወይም ሌላ ተግባር በዳኝነት አይተዉ እንዲከልሱና የመጨረሻ ዉሳኔ ኢንዲሰጡ አሜሪካ እና ሕንድ የመሰሉ አገራት ለመደበኛ ጠቅላይ ፍርድ ቤቶቻቸዉ ሥልጣን የሚሰጡ ሲሆን እንደ ጀርመን ኦስትሪያ እና ደቡብ አፍሪካ ያሉ አገራት ደግሞ ለሕገ መንግስታዊ ፍርድ ቤቶቻቸዉ ሥልጣን ይሰጣሉ እነዚህ ፍርድ ቤቶች አንድ ሕግ ወይም አስተዳደራዊ ዉሳኔ ሕገ መንግስቱን የሚጥስ ወይም የሚቃረን እንዲሁም የሕጋዊነት ጉድለት አለበት የሚል ድምዳሜ ላይ በመድረስ ሕጉን ከሕግነት ተራ በማስወጣት ተፈጻሚ እንዳይሆን ለማድረግ የአስተዳደር ዉሳኔዉም ተግባራዊ እንዳይሆን ለመወሰን የሚከተሉበት አካሄድም እንደዚሁ የተለያየ ነዉ አሜሪካ የዳኝነታዊ ክለሳ የምታደርግበት ሞዴል ያልተማከለ ዳኝነታዊ ክለሳ ሥርዓትን ፐከፀ በፀርፀበዢፎኗ ጠዐፀ ህር የፎሃፎነ ሲሆን በዚህ ሞዴል መሰረት የክለሳ ጥያቄዉ ከበታች ፍርድ ቤት ጀምሮ በየደረጃዉ ይግባኝ ሥርዓት በሚመስል አካሄድ ታይቶ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቀርቦ የመጨረሻ አስገዳጅ ዉሳኔ ተሰጥቶበት እንዲቋጭ ታደርጋለትች እንደጀርመን ያሉት ደግሞ የክለሳ ጥያቄዉ በቀጥታ ለሕገ መንግስታዊ ፍርድ ቤት እንዲቀርብ የሚያደርግ ሥርዓት። ዐ ሀዐርል የፎሃፎሉ የሚከተሉ ሲሆን በዚሁ ፍርድ ቤት ክለሳ ተደርጎ የመጨረሻና አስገዳጅ ዉሳኔ እንዲሰጥበት ያደርጋሉበደቡብ አፍሪካ ደግሞ የአንድ ሕግ ሕገ መንግስታዊነትና እና የአንድን የአስተዳደርየአስፈጻሚ አካል ተግባርዉሳኔ ሕገ መንግስታዊነትና ሕጋዊነት በተመለከተ የአገሪቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የመጀመሪያ ደረጃ የሕገ መንግስታዊነት ትርጉም ዖፎሬዘባበሃ ርዐበፌሀህቨበ በጪጭፎቨበ ሕገ መንግስቱን ተርጉሞ እንዲወስን ሥልጣን ትሰጥና የሕገ መንግስታዊነት ጥያቄ የተነሳበት ሕግ እና የሕገ መንግስታዊነትና የሕጋዊነት ጥያቄ የተነሳበት የአስፈጻሚየአስተዳደር አካል ተግባርዉሳኔ ተፈጻሚነት እንዳይኖራቸዉ የመጨረሻዉን ዉሳኔ የመሰጠት ሥልጣን የሚኖረዉ ሕገ መንግስታዊ ፍርድ ቤት ነዉ የሚል ሥርዓት በሕገ መንግስቷ እንደዘረጋች በዘርፉ የተጻፉ ድርሳናት ያሳያሉ የእኛን አገር ስርዓት የተመለከትን እንደሆነ በሦስቱ የመንግሥት አካላት መካከል ማለትም በሕግ አውጭው ሕግ አስፈጻሚው እና በሕግ ተርጓሚው መካከል በፌዴራልና በክልል ሕግጋተ መንግስታት በተመለከተዉ አግባብ የሥልጣን ክፍፍል ያለ ቢሆንም በመካከላቸው የእርስ በእርስ ክትትልና ሚዛኑን ተጠብቆ ርከፀርዞ በበ ከቧበርፀን እየተሰራ መሆኑ የሚረጋገጥበት ሥርዓት ከሌለ ተቋማቱ በሕግ የተጣለባቸውን የዜጎችን ሠብዓዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶች ማክበርና ማስከበር አይችሉም በአንጻሩ የእርስ በእርስ ክትትልና ሚዛኑን ጠብቆ የመስራት መርህ አተገባበር አለአግባብ ጣልቃ መግባትን ካስከተለ ከጥቅሙ ይልቅ ጉዳቱ ስለሚያመዝንና የተጣለባቸውን ግዴታ እንዳይወጡ ሊያደርጋቸው ስለሚችል ቁጥጥሩ በሕግ በተዘረጋው ሥርዓት አግባብ መፈጸም አለበት አስተዳደራዊ አካላት የሚሠጧቸው ውሳኔዎች በፍሕቁጥር ዐገገ እንደተመለከተው ከተሠጣቸው ሥልጣን በማለፍ ከወሰኑ ሀዘጪ ህህፄዓ ወይም በተሠጣቸው ሥልጣን ስር ሆኖ ነገር ግን በሕጉ የተመለከቱትን አስገዳጅ ሁኔታዎችና ፎርም ሳይከተሉ የሚፈጽሙት ተግባር ወይም ውሳኔ ፈራሽ ነው በአስተዳደራዊ ውሳኔ ላይ የዳኝነት ክለሳ መኖር ካለበት ዋና ዋና ምክንያቶች አንዱ የመንግሥት አካላት የሥልጣን ክፍፍል መርሕ ነው በኢፌዲሪ ሕገመንግሥት አንቀጽ ፖገ መሠረት የዳኝነት ሥልጣን የፍርድ ቤቶች ብቻ ስለመሆኑ ተደንግጓል ይህም ከሕገመንግሥታዊ ክርክሮች ርዐበኗህዕበ ሀ ውጭ ማንኛውም በፍርድ ቤት ታይተው ሊወሰኑ የሚችሉ ጉዳዮች በሀፁርልከ በበቪፀ ላይ ፍርድ ቤቶች ዳኝነታዊ ክለሳ የማድረግ ሀሀሠፀርል የፎሃፎዘን ተፈጥሮአዊ የሆነ ዳኝነታዊ ሥልጣን በከፀዌፎበ ሀፀ ፀዐሃዩዐ እንዳላቸው ያሳያል በፍርድ ቤት ታይተው ሊወሰኑ የሚችሉ ጉዳዮች የሚለውም የጉዳዮቹ ባሕሪ በፍርድ ቤት ሥልጣን ሥር ሊወድቁ የማይችሉ አከራክሮ ሊፈጸም የሚችል ውሳኔ ሊሰጥባቸው የማይችሉ ጉዳዮችን የሚመለከት ሲሆን በሌላ በኩል ጉዳዮቹ በፍርድ ሊታይ የሚችሉ እንኳን ቢሆን ሌሎች የመንግሥት አካላት በሕገ መንግሥት ባለው የሥልጣን ክፍፍል መርሐ መሠረት ሕገመንግሥታዊ ሥልጣናቸውን ርዐበሸሀበሃ በከ ዐህ መሠረት አድርገው የሚወስኗቸው ጉዳዮችንም ይጨምራል በሌላ በኩል የሕገመንግሥቱ አንቀጽ ፀ እና ላይ የተደነገገዉ አንድ ላይ ሲነበብ በሕግ የተደነገገን የዳኝነት ሥርዓትን የሚከተል የዳኝነት ነክ አካላት በሕግ የመዳኘት ሥልጣን ሊሰጣቸው እንደሚችል ያስገነዝባል የእነዚህ አካላት የዳኝነት ሥልጣን በተፈጥሮ የሚገኝ ሳይሆን በግልጽ ሕግ ለመዳኘት ሥልጣን ሲሰጣቸውና የሚሰሩበት የተደነገገ የዳኝነት ሥርዓት ሲኖራቸውና ይህን ተከትለው ሲሰሩ የሚኖራቸው ሥልጣን ነው ይህም በዘመናዊው የመንግሥት ሥርዓት መንግሥት ብዙ ጉዳዮች ላይ ሠፊ ሥልጣን ያለው አስፈጻሚዉ አካል በመሆኑ በመሆኑ ለመንግሥት የሕግ አስፈጻሚ አካል የዳኝነት ነክ ሥልጣን አስፈላጊ በመሆኑ የተወሰኑ ጉዳዮች ደግሞ ፍሬ ነገሮችን ለመመልከት ልዩ ዕውቀት ዐቨበ የሚጠይቁ በመሆኑ እና ፍርድ ቤቶች ላይ ያለውን የሥራ ጫና ለማቃለል ሥራ ላይ ይውላሉ ነገር ግን ጠንካራና አስተማማኝ የዜጎች ሰብዓዊ መብት የሚከበርበት ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ለመገንባት የሕግ የበላይነትን ማስፈን ወሳኝ ነው በኢፌዲሪ ሕገመንግሥት መግቢያ ላይ እንደተመለከተው የሕግ የበላይነትን የተረጋገጠበት አሰራር መዘርጋት የሕገመንግሥቱ ዋነኛ ዓላማ ሲሆን አንዱ መስፈርት ደግሞ የዜጎችን በፍርድ ሊታዩ የሚችሉ ጉዳዮች በነፃና ገለልተኛ ፍርድ ቤት እንዲታይ መደረጉ ነው የሕግ የበላይነት መርሕ ሰፊ ሀሳቦችን የያዘ ቢሆንም በሕግ ሥልጣኑ የተገደበ መንግሥት እንዲኖርና የዜጎች መብት የተከበረበት ሥርዓትን ለመፍጠር የሚረዳ ነው በፌዴራሉ ሕገመንገሥት መግቢያ ላይ የተመለከተዉ የሕግ የበላይነት ዓላማ ከግብ የሚደርሰዉ የመንግስት አካላት ለሚወስዱት እርምጃ ተጠያቂ መሆንና ኃላፊነት መውሰድ ሲችሉ ነዉ ይህም ከሚረጋገጥባቸዉ መንገዶች አንዱ በሰጡት አስተዳደራዊ ውሳኔ ላይ መብቱ የተነካበት ሰዉ ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት መቅረብ ሲችልና ፍርድ ቤቶችም ተገቢዉን መንገድ ተከትለዉ ጥያቄ የቀረበበት ዉሳኔ ሕጋዊነትን የተከተል መሆን አለመሆኑን በዳኝነት ማየት ሲችሉ ነዉ እንዲሁም የአስተዳደር አካላት የሠጡት ውሳኔ በሕጉ የተዘረጋውን ሥርዓት የተከተለና ዜጎች ተገቢው የመሰማት መብት በሀፎ ሀዐርፎኗ ዐሸ ዉን ያገኙ ስለመሆኑ ቁጥጥር ለማድረግ በአስተዳደራዊ ውሳኔ ላይ የዳኝነት ክለሳ ያስፈልጋል በኢፌዲሪ ሕገመንግሥት አንቀጽ ፖገን መሠረት የዳኝነት ሥልጣን የፍርድ ቤቶች ብቻ ስለመሆኑ ተደንግጓልበኢፌዲሪ ሕገመንግሥት አንቀጽ ፖ ላይ ሰዎች ፍትሕ የማግኘት መብት ያላቸው በመሆኑ አስተዳደራዊ ውሳኔዎች በፍርድ ሊዳኙ የሚችሉ እስከሆኑ ድረስ ነጻና ገለልተኛ ሆኖ ጉዳዮችን እንዲመለክት በሕገ መንግስቱ አንቀጽ ፀ መሰረት ሥልጣን በተሰጠው ፍርድ ቤት ቀርቦ መታየቱ ነጻ የዳኝነት አካል ያስፈለገበት ዓላማ ሊሳካ የሚችልበትና ሰዎች ያላቸውን መብት በሕግ ማስከበር የሚችሉበት ዋነኛ መሣሪያ አስተዳደራዊ ዉሳኔ በዳኝነታዊ ክለሳ ማየት መቻል ነው የሰብዓዊ መብቶች ጥበቃም አስተዳደራዊ ውሳኔ ላይ የዳኝነት ክለሳ አስፈላጊ መሆኑን ያሰገነዝባል በኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ሰብዓዊ መብቶችን የማክበርና ማስከበር ኃላፊነት ከተሰጣቸው አካላት ዋነኛው የዳኝነት አካሉ በመሆኑ የአስተዳደር አካላት ከዜጎች ጋር በሚኖራቸው መስተጋብር የሰብዓዊ መብት ጥሰት እንዳይኖር ለመከላከል ሆነ ጥሰት ሲኖር ዜጎች ጥሰቱን የሚያሳርሙበት ዕድል ስለሚያስፈልግ አስተዳደራዊ ውሳኔ ላይ የዳኝነት ክለሳ የግድ የሚል ስለመሆኑ ያስገነዝባል ስለሆነም ከፍርድ ቤት ውጭ በሕግ የዳኝነት ነክ ሥልጣን በተሰጣቸዉ አካላት የሚሰጡ ዉሳኔዎችንም ሆነ በሕግ በተሰጣቸዉ ኃላፊነት የሚሰጧቸዉ አስተዳደራዊ ዉሳኔዎች በዳኝነታዊ ክለሳ ሂደት በማለፍ በፍርድ ቤት መታየት ይኖርባቸዋል በሌላ በኩል የይግባኝልፀፀፁዐ አቀራረብ ሥርዓት ምንነት የተመለከትን እንደሆነ ይግባኝ የሚባልበት ሥነ ሥርዓት በዋናነት በበታች መደበኛ ፍርድ ቤት የተሰጠ ዉሳኔ በየተዋረዱ ባሉት የበላይ መደበኛ ፍርድ ቤቶች በሕግ በተዘረጋዉ ሥርዓት መሰረት እንደገና የሚመረመርበትን የሚመለከት ነዉ የፍ ብሥሥሕግ ቁጥር እና አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ይመለከቷል በተጨማሪም አስተዳደራዊ ዉሳኔ ወይም የዳኝነትነክ ሥልጣን የተሰጠዉ አካልሀሀህር ዐበ የሰጠዉ ዉሳኔ በየደረጃዉ በተቋቋመና በከፍተኛዉ የዳኝነትነክ ሥልጣን በተሰጠዉ አካል ወይም በሕግ በግልጽ ከተደነገገም እነዚሁ አካል የሰጡት ዉሳኔ በከፍተኛዉ መደበኛ ፍርድ ቤት በይግባኝ የሚታይበትን ሥነ ሥርዓት የሚመለከት ነዉለአብነት በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ አዋጅ ቁጥር ፖገ። ዐዐ አንቀጽ እና ን እና በአዋጅ ቁጥር ገ እና ይህንን አዋጅ በተካዉ አዲስ አዋጅ ላይ በተመሳሳይ በአንቀጽ እና ን እና በሌሎችም ላይ ተደነገገዉ ይመለከቷልየይግባኝ ሥርዓትን ከዳኝነታዊ ክለሳ የሚለዩትም ምክንያቶች በይግባኝ ጊዜ በልዩ ሁኔታ በሕግ እስካልተገደበ ድረስ ይግባኝ ሰሚዉ ፍርድ ቤት በበታች ፍርድ ቤት ቀርቦ የነበረዉን ማስረጃ የመመርመርና የመመዘንበዉስን ሁኔታዎች አዲስ ማስረጃ መቀበልንና የበታች ፍርድ ቤቶች ወይም የዳኝነትነክ አካል የሰጡት ዉሳኔ የሕግ ወይም የፍሬ ነገር ድምዳሜ ስህተት አለበት ብሎ ሲያምን ዉሳኔዉን ሽሮ አዲስ ዉሳኔ መስጠትን ጭምር የሚያካትት ሲሆን በዳኝነታዊ ክለሳ ደግሞ ሕግ አዉጪዉ ያወጣዉ ሕግሕግ አስፈጻሚዉ የፈጸመዉ ተግባርየወሰነዉ ዉሳኔን እንዲሁም የዳኝነትነክ ሥልጣን የተሰጠዉ አካል የወሰነዉ የመጨረሻ ዉሳኔ ላይ ብቻ ተመስርቶ ሕገ መንግስታዊ ወይም ሕጋዊ መሆን አለመሆኑን በመከለስ ሕገ መንግስታዊ ወይም ሕጋዊ አይደለም የሚል ከሆነ ተፈጻሚ እንዳይሆን መወሰን ወይም ዉሳኔዉን ሽሮ እንደገና ታይቶ እንዲወሰን መመለስ አሊያም የክለሳ ጥያቄዉን ዉድቅ በማድረግ ዉሳኔዉን ማጽናት እንጂ የራሱን አዲስ ዉሳኔ አይሰጥም ከላይ በዝርዝር ከተመለከትነዉ ከተለያዩ አገራት ልምድ በአገራችን በተለያዩ ሕግጋት እና በዳኝነት ሥራ ከዳበረዉ ተመኩሮ በህሀበርሠበፄዐጠበፀበርፀ ከተንጸባረዉ የምንገነዘበዉም አንድን ዉሳኔ በሰበር የማየት በይግባኝ የማየት እና በዳኝነት አይቶ የመከለስ ሥርዓት በጽንሰ ሀሳብ ደረጃም ሆነ በአተገባበራቸዉ የተለያየ የክርክር አመራርንና መነሻ ምክንያትን የሚጠይቁ እንደሆኑ ነዉበአገራችን በፌዴራል ደረጃ በልዩ ሁኔታ በሕግ በግልጽ በተቃራኒዉ አስካልተደነገገ ድረስ አንድ በፍርድ ቤት በአስተዳደር አካል ወይም ዳኝነት ነክ ሥልጣን በተሰጠዉ አካል የተሰጠ ዉሳኔ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ቀርቦ ሊመረመር የሚችለዉ እንደነገሩ ሁኔታ በሕግ በተዘረጋዉ በይግባኝ እና በዳኝነታዊ ክለሳ ሥነ ሥርዓት ታይቶ የመጨረሻ ዉሳኔ ካገኘ በኋላ ብቻ ነዉምክንያቱም የሰበር ሰሚ ችሎት ሥልጣን መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት መኖር አለመኖሩን ብቻ መርምሮ ስህተቱን የሚያርም ዉሳኔ መስጠት በመሆኑ ከፍርድ ቤት ዉጭ ባለ አካል የተሰጠ ዉሳኔ በተለይም በዳኝነታዊ ክለሳ ሊታይ የሚችል ዉሳኔ በዳኝነታዊ ክለሳ ሳይታይ በቀጥታ ለሰበር ሰሚ ችሎት የሚቀርብ ከሆነ በመደበኛ ፍርድ ቤት በክለሳ ሥርዓት ሊመረመሩ የሚችሉና ፍሬ ነገሮችን ከማስረጃ አንጻር ጭምር መመርመርንና ማረጋገጥን የሚጠይቁ የክርክር ነጥቦች ወይም መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያልሆኑ ስህተቶች የሚታረሙበትን ሂደት የሚገድብ ይሆናል እንዲሁም አንድ አስተዳደራዊ ዉሳኔ የመጨረሻ ነዉ ተብሎ እንደነገሩ ሁኔታ በይግባኝ በዳኝነታዊ ክለሳ ቀጥሎም መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ከሆነ በሰበር ሥርዓት ታይቶ የማይታረም ከሆነ የሕገ መንግስት የበላይነት መርህ የዲሞክራሲያዊ መንግስት መገለጫ የሆነዉ የተጠያቂነት መርህ እና የዲሞክራሲያዊ መንግስት የሥልጣን ክፍፍል መሠረታዊ መርህ የሆነዉ የመንግስት አካላት እርስ በእርሳቸዉ የሚኖራቸዉ የሥልጣን ክትትልና ሚዛን የመጠበቅ ርከፀር።