Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ር ሚ ቸሎት ብፅ ዘ ግለሰብ ወይም ድርጅት መብቱ በሚኒስትሩ ካልፀደቀ በቀር ንብረትነቱ አይፀናለትም የሚል ነው መልስ ሰጪ በቀረበው የሰበር አቤቱታው የመጨረሻ ውሣኔ ባላረፈበት ጉዳይ የቀረበ በመሆኑ ለሰበር ሊቀርብ አይገባውም ጉዳዩ ለከፍተኛ ፍቤት እንዲመለስ በመወሰኑ በሁለቱ ፍቤቶች እንዲቀጥል መደረጉ አግባብ አይደለም ጠቅላይ ፍቤቱ ጉዳዩ እንደገና ታይቶ እንዲወሰን ወደ ከፍተኛ ፍቤት መመለሱ አግባብ ነው የሚሉ ናቸው አመልካቹ የመልስ መልስ አቅርበው ከመዝገቡ ጋር ተያይዛል ጉዳዩ የያዘው ይህ የሰበር ችሎት በዚህ መዝገብ የቀረበውን ጉዳይ ተመልክቷል ለክርክሩ አወሳሰን ቀጥሉ የተመለከቱትን ጥያቄዎች መመለስ ተገቢ ሆኖ አግኝቶታል የኑዛዜ መጽደቅ ትርጉም ምንድነው የማለው ጥያቄ እንዲነሣ ስለሜያደርግ ይህን መመልከቱ አስፈላጊ ነው በመሠረቱ ኑዛዜ አንድ ሰው ሊፈጽማቸው ከሜችሉ ሕጋውያን ተግባራት ጠጩ መካከል አንዱ ነው ማንም ሰው በሕይወቱ እያለ ከህልፈቱ በኋላ ንብረቱንም ሆነ ሌሎች ሕግ በኑዛዜ እንዲከናወኑ የሚሜፈቅዳቸውን ተግባራት በማስመልከት ፍላጉቱንና ፈቃዱን የማሜገልፅበት ሕጋዊ ሰነዱ ነው ኑዛዜ የሚሰጥበት ሥርዓት እንደኑዛዜው ዓይነት የተለያየ ቢሆንም የትኛውም የኑዛዜ ዓይነት በሕግ ፊት የፀና እንዲሆን መሟላት የሜገባቸው መስፈርቶች በሕጉ አንቀፅ ተቀምጠዋል ከነዚህ መካከል በፍርድ ቤት ተጨማሪ ቡራኬና ውሣኔ ሣያስፈልገው በሕግ ተፈፃሚነትና ተቀባይነት ያለው ነው በተናዛሠ የእጅ ጽሑፍ የማደረግ ኑዛዜ በ ዓመት ውስጥ ፍርድ ቤቱ ወይም አዋዋይ ዘንድ መቀመጥ ካልተቀመጡ ፈራሽ ነው የሚለውም ቢሆን ከኑዛዜ ውድቅ መሆን ዐየ ህ ጋር የተያያዘ ነው።
ር ሚ ቸሎት ብፅ ዘ ግ ብ ፆ ቐ በ ወ ዜን ቺ ዎጅክዌቨ ሎረ ዘዕሀ ዞቨክበከዐ ዞቦ የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔዎች ቅፅ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት አዲስ አበባ የፈዴራል ጠቅላይ መልዕክት የዳኝነት አካሉን አሰራር ግልጽነት አና ተጠያቂነት ለማረጋገጥ ሲባል እንዲሁም ፍርድ ቤቶችን ውሳኔ ወጥነት ባለው የሕግ ትርጉም ችሉቶቹ የሰጧቸውን ውሳኔዎች ከአሁን ቀደም በተለያዩ እትሞች አሳትሞ ማሰራጨቱ የሚታወቅ ነው ይህ የአሁኑ እትምም በአንድ በኩል የዚሁ ሂደት ቀጣይ ክንውን ሆኖ መታየት የሚችል ሲሆን በሌላ በኩል ለእአትሙ መውጣት ከፍ ሲል ከተመለከቱት ምክንያቶች ሌላ አብይ ምክንያት አለው ይኸውም የፍርድ ቤቶችን ውሳኔ ወጥነት ባለው የሕግ ትርጉም ላይ የተመሠረተ ለማድረግ ሲባል የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት ከአምስት ያላነሱ ዳኞች ተሰይመው በሚሰጠው ውሳኔ የሰጠው የህግ ትርጉም በየትኛውም ደረጃ በሚገኝ ፍርድ ቤት ዘንድ አስገዳጅነት እንደሚኖረውና አስገዳጅ የህግ ትርጉም የያዙ ውሳኔዎችን የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አሳትሞ እንደሚያሰራጭ በአዋጅ ቁ መደንገጉ ነው በዚህ እትም የተካተቱት ውሳኔዎች የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት የሰጣቸውና አስገዳጁ የህግ ትርጉም የያዙ ውሳኔዎች ናቸው የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በቀጣይነትም ሰበር ሰሚ ችሎት የሚሰጣቸውን አስገዳጅ የህግ ትርጉም የያዙ ውሳኔዎችን በተከታታይነት አሳትሞ የሚያሰራጭ ሲሆን ዳኞች ሌሎች የህግ ባለሙያዎች እንዲሁም የህግ ተማሪዎች ለአዋጁ ተፈጻሚነት የበኩላችሁን ሚና እንድትወጡ እየጠየቅኩ ለግቡ መሳካት ይጠቅማሉ የምትሏቸውን ፃሳቦች እንድለግሱን ጥሪዬን አቀርባለሁ ከማል በድሪ የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ፕሬዚዳንት ማውጫ አሰሪና ሠራተኛ መ ሼ ኤ ለተወሰነና ላልተወሰነ ጊዜ ስለማደረግ የስራ ውል የሰመቁ የኢትቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን እና አቶ ገቢሳ የማነ የአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ ስልጣን የኢትኤሌክትሪክ ሃይል ኮርፖሬሽን እና አቶ አዱኛ ገመዳ ወደ ሥራ እንዲመለስ የተወሰነለት ሰራተኛ የሚከፈለው ውዝፍ ደሞዝ የሰመቁ ወሮ ፍሬህይወት እርቄ እና የኢትቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን የህመም ፈቃድ ጊዜ አቆጣጠር የሰመቁ ቃሊቲ ምግብ አክሲዮን ማህበር እና ማስተዋል ጫነኔ የስራ ውልን ስለማቋረጥ የሰመቁ አቶ ግርማ ነጋሽ እና ቢግ ትሬዲንግ ኃየተየግል ማህበር የስራ ውል በተቋረጠ ጊዜ ስራ ላልተሰራበት ውዝፍ ደሞዝ የሚከፈልበት ስላለመሆኑ የሰመቁ የኢትንግድ ባንክ እና ወሮ አለሚቱ ሞገስ ስለ መሠረታዊ የህግ ክርክር የሰመቁ አቶ መንግሥቱ አባተ እና የባህር ትራንዚት ድርጅት የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ ስልጣን የሰመቁ ግዮን ሆቴሎች ድርጅት እና ወሮ ስለእናት ወርቅነህ ሰራተኛው በየአመቱ ውሉ እየታደሰ ሲሰራ መቆየቱና የሰራተኛው የቅጥር ውል በጊዜ የተገደበ መሆኑ ብቻ ለተወሰነ ጊዜ ተቀጣሪ የሚያደርገው ስላለመሆኑ የሰመቁ መምህር ጥላሁን አስፋው እና አዲስ ኮሌጅ የሰመቁ ውለታዎች ግልጽ በሆኑ ጊዜ ዳኞች ግልጽ ከሆነው በመራቅ የተዋዋዮች ፈቃድ ምን እንደነበር ለመተርጐም ስላለመቻላቸው የሰመቁ የኢትልማት ባንክ እና ሐጂ አብዱራህማን ቴሊሳ ባልተነጣጠለ ኃላፊነት የተገናኙ ተከሳሾች በአንድ ላይ በተከሰሱ ጊዜ አንዱ ተከሳሽ የሚያነሳውን የይርጋ መቃወሚያ በሌሎች ላይ ስላለው ውጤት የሰመቁ አቶ ዓሊ ቃሌብ አህመድ እና እነ አቶ ሚሊዮን ተፈራ የኪራይ ውል በአከራይና በተከራይ መካከል የሚደረግ ስለመሆኑ የሰመቁ አቶ ገብሩ አብሴ እና እነ አቶ ሁሴን አብዱረህማን ወራሾች ውለታዎች ግልጽ በሆኑ ጊዜ ዳኞች ግልጽ ከሆነው በመራቅ የተዋዋዮች ፈቃድ ምን እንደነበር ለመተርጐም ስላለመቻላቸው የሰመቁ የኢትልማት ባንክ እና አቶ ሚደቅሳ ቱለማ የውል አብዛኛው ግዴታ በተፈፀመ ጊዜ የተወሰነ ቀሪ ገንዘብ አለመከፈሉ ውሉን ለማፍረስ የሚያበቃ መሰረታዊ የሆነ የግዴታ መጣስ የሚያሰኝ ምክንያት ስላለመሆኑ የሰመቁ ወሮ አለሚቱ አግዛቸው አና እነ ወሮ ዝናሽ ሀይሌ የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል በአዋዋይ ወይም በፍርድ ቤት ፊት መደረግ ያለበት ስለመሆኑ የሰመቁ ወሮ ጐርፌ ወርቀነህ እና እነ ወሮ አበራሽ ዱባርጌ የፍብሥሥሕግ በአፈጻጸም ጉዳይ በስህተት በፍባለመብት እጅ ስለገባ የከተማ መሬት ይዞታ የሰመቁ ወሮ አልማዝ ዓለማየሁና አቶ ብርዛኑነ ተሊላ የወጪና ኪሣራ አወሳሰን የሰመቁ የጎንደር ከተማ አገልግሉት ጽቤት እና እነ ወሮ ገደሪፍ ውብነህ ጉድለት ያለበት ፃራጅ ቀሪ ሲደረግ ሻጭና ገዢን ወደነበሩበት ለመመለስ ስላለመቻል የሰመቁ የጌዲዮ ዞን ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት እና ወሮ አስናቀች ታደሰ አንድ ፍርድ ተፈጸመ ሊባል የሚገባው ለፍርድ ቤቱ ገቢ የተደረገ ገንዘብ ለፍርድ ባለመብቱ ሲደርሰው ስለመሆኑ የሰመቁ አቶ ሽኩር ሲራጅ እና አቶ ሙላት ካሳ ንብረት አከራካሪ የሆነው ቤት የግልም ሆነ የጋራ ቤቱ ያረፈበት ቦታ የመንግሥት በመሆኑ ከቤቱ ተነጥሎ እንዲገወትና አስፈላጊም ከሆነ እንዲሸጥ የሚያደርግ ውሣኔ መሬት የመንግሥት ለማድረግ የወጣውን ሕግ የሚፃረር ስለመሆኑ የሰመቁ ወሮ አመለወርቅ ገለቴ ወራሾች እና እነ አቶ ቢሻው አሻሜ የሽያጭ ውል በሶስተኛ ወገኖች ላይ ውጤት እንዲኖረው በተዋዋዮች ላይ ውላቸውን በመዝገቡ እንዲፃፍ ከማድረግ የዘለለ ግዴታ የማይጥልባቸው ስለመሆኑ የሰመቁ አቶ ከበደ አርጋው እና የኢትንግድ ባንክ ለረጅም አመታት በመንግሥት እጅ የነበረ ቤትን በተመለከተ ባለቤት ነኝ የሚል ወገን ቤቱ በአዋጅ ቁ የተፈቀደለት መሆኑን ወይም ያለአግባብ ከአዋጅ ውጪ ተወስዶብኛል የሚል ከሆነም ለሚመለከተው አካል ጥያቄውን አቅርቦ ውሳኔ አግኝቶ ባለመብት ስለመሆኑ ማስረዳት ያለበት ስለመሆኑ የሰመቁ የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ድርጅት እና የአቶ ሰለሞን ወረዳ ወራሽ ጋብቻ በአንደኛው ተጋቢ ሞት ምክንያት በፈረሰ ጊዜ የጋራም ሆነ የግል ንብረት በምን ያህል ጊዜ ውስጥ መጠየቅ እንዳለበት በፍብህቁ መሠረት በቁ ላይ የተቀመጠው ይርጋ ተፈጻሚ ስለመሆኑ የሰመቁ ወሮ ድንቄ ተድላ እና እነ አቶ አባተ ጫኔ ስለ ጋብቻ መፍረስ የሰመቁ ወሮ ሸዋዬ ተሰማ እና ወሮ ሣራ ልነጋነ ልጅነት ይታወቅልኝ ልጅነትን ስለማስረዳት የሰመቁ እነ ወሮ ደሐብ ሰኢድ እና አቶ አብርፃም ካሳ ውርስ ኑዛዜ ህጋዊ ነው መባሉ ሌሎች ሰዎች በሰነዱ ላይ ተቃውሞ ካላቸው ጉዳዩ በዳኝነት መታየትን የሚከለክል ስላለመሆኑ የሰመቁ አቶ አንበሶ ወገብርአል እና አቶ መሣይ መኮንን የኑዛዜ እያንዳንዱ መስፈርት መሟላት መመዘን የሚገባው የኑዛዜውን አጠቃላይ ሁኔታ በመመልከትና ተናዛዥም ሆነ ምስክሮች እማኞች በኑዛዜው ባሰፈሩት ቃላትና ፃረጎች ሊሰጡ የሚችለውን ትርጉም ግምት ውስጥ በማስገባት ስለመሆኑ የሰመቁ አቶ እንደሻው በቀለ እና እነ ወት አይናለም ያለው ኢንሹራንስ መድን ሰጪ የካሳን ክፍያ በተመለከተ በመድን ውሉ ላይ ከተመለከተው በላይ ሊጠየቅ ስላለመቻሉ የሰመቁ አፍሪካ ኢንሹራንስ እና አቶ ብስራት ጎላ የአስተዳደር ህግ የጉምሩክ ባለስልጣን ሰራተኞች የፌዴራል ገቢዎች ሚኒስቴር በሚያወጣው መመሪያ የሚተዳደሩ ስለመሆናቸው የሰመቁ የኢትጉምሩክ ባለሥልጣን እና እነ አበሮ ኢርጋኖ ሚኒስቴር መቤቶች ስራቸውን በሚያከናውኑበት ወቅት የፈፀሙትን ስህተት ማረምና ማስተካከል በጠቅላይ ሚኒስትሩ ስልጣን ስር የሚወድቅ ስለመሆኑ የሰመቁ የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ድርጅት እና እነ ልዕልት ተናኘወርቅ ኃስላሴ የጉምሩክ ባለስልጣን በኮንትሮባንድ ወደ አገር የሚገቡትን ወይም ከአገር የሚወጡትን እቃዎች እንቅስቃሴ የመቆጣጠር የሚንቀሳቀሱ እቃዎችንና ማጓጓዣዎችን የመያዝና አስፈላጊ እርምጃዎችን የመውሰድ ስልጣን የተሰጠው ስለመሆኑ የሰመቁ የምስራቅ ጉምሩክ የሐረር ጉምሩክ መቆጣጠሪያ ጣቢያ እና አቶ አብዱ አሉ አዩ ወንጀል ጥብቅና ፈቃድ ከተሰረዘ በኋላ የጥብቅና ስራ እሰራለሁ ብሎ ገንዘብ መቀበል የማታለል ወንጀል ስለመሆኑ የሰመቁ አቶ ምናሴ አልማውና ዓቃቤ ህግ ዝዝ የሰመቁ ዐ ጥር ዳኞች አቶ ከማል በድሪ አቶ ፍስሐ ወርቅነህ አቶ ዓብዱልቃድር መሐመድ አቶ መስፍን አቁበዮናስ ወት ሒሩት መለሠ አመልካች የኢትቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን ተጠሪ አቶ ገቢሣ የማነ ይነራ ረረ ሐሥወዕና ሳሦወዕዕ ሄሄ ያዖሟደረፖ ይነጎራ ውል ይነራ ውሳ መቋረም ለዎጅ ፍ« ፇጵ ሪ የፌዴራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት ተጠሪው ከስራ የተሰናበቱት በህገ ወጥ መንገድ ስለሆነ ወደ ስራ ሊመለሱ ይገባል ሲል የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የሰጠውን ውሣኔ በማጽናቱ የቀረበ አቤቱታ ነው ውሣኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የፌዴራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጡት ውሣኔ ተሽሯራሯል የአሰሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ በአንድ አሰሪና ሠራተኛ መካከል የተደረገ የስራ ውል ላልተወሰነ ጊዜ የተደረገ እንደሆነ ግምት ቢወስድም አሰሪ ይህንን ግምት አንቀጽ ላይ የተዘረዘሩትን ሁኔታዎች በማስረዳት ማፍረስ ይችላል አሰሪው ከሰራተኛው ጋር በጽሁፍም ሆነ በቃል ያደረገው ውል ለተወሰነ ጊዜ ወይም ስራ መደረጉን የሚያሳይ ጥቅል ሃሳብ ማስቀመጡ ብቻውን ውሉ በአንቀጽ መሠረት የተደረገ መሆኑን ለማረጋገጥ በቂ አይሆንም በአሰሪና ሠራተኛ መካከል የተደረገውን ውል ለመተርጐም ተዋዋዮች ውሉን ባደረገበት ጊዜ የነበራቸውን የሃሳብ አንድነት መመርመር አስፈላጊ ነው የሰመቁ ዐ ጥር ዳኞች አቶ ከማል በድሪ አቶ ፍስሐ ወርቅነህ አቶ ዓብዱልቃድር መሐመድ አቶ መስፍን አቁበዮናስ ወት ሒሩት መለሠ አመልካች የኢትቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን ተጠሪ አቶ ገቢሣ የማነ ይዶሠሪሬ ፍርድ በዚህ መዝገብ የቀረበው ጉዲይ ለተወሰነ ጊዜ ወይም ሥራ የተደረገን የሥራ ውል የሚመለከት ነው ተጠሪ በፌመደረጃ ፍቤት አመልካች ከሥራ ያላግባብ ያሠናበታቸው መሆኑን በመግለጽ ወደ ሥራ እንዲመልሣቸው ክስ ያቀርባሉ አመልካች ደግሞ ወቅታዊ ሥራ ለማከናወን ለተወሠነ ጊዜ የተቀጠሩ ሠራተኛ በመሆናቸው የተቀጠሩበት ሥራና ጊዜ ሲያበቃ መሠናበታቸው ተገቢ ነው በማለት ይከራከራል ጉዳዩን በመጀመሪያ ያየው ፍቤትም ሥንብቱ ሕገ ወጥ ነው በማለት ተጠሪ ወደ ሥራ እንዲመለሱ ይወስናል የፌከፍተኛ ፍቤትም ጉዳዩን በይግባኝ አይቶ የሥር ፍቤትን ውሣኔ ያዐፀናል የአሁኑ የሰበር አቤቱታም የቀረበው በዚህ ውሣኔ ላይ ነው ይህ ችሎትም በአመልካችና በተጠሪ መካከል የተደረገው የሥራ ውል የተወሰነ ሥራ ለመስራት የተደረገ መሆን አለመሆኑን ለመመርመር ጉዳዩን ለሠበር ችሎት በማስቀረቡ ግራ ቀኙ ክርራቸውን በጽሁፍ አቅርበዋል ከላይ እንደተመለከተው አመልካች የተጠሪን የሥራ ውል ያቋረጠው ውሉ የተደረገው ወቅታዊ ሥራን ለማከናወን በመሆኑ የተቀጠሩበት ሥራና ጊዜ በማለቁ መሆኑን ገልዷጂል በመሆኑም ተጠሪ የተቀጠሩት ላልተወሰነ ጊዜ ነው ወይስ ለተወሰነ ሥራና ለተወሰነ ጊዜ ነው የሚለው ሊታይ የሚገባው ነጥብ ነው የሥራ ውል ስለሚቆይበት ጊዜ የሚመለከተው የአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ በአንድ አሠሪና ሠራተኛ የሚደረገው የሥራ ውል ላልተወሰነ ጊዜ የተደረገ መሆኑን የሕግ ግምት ይወስዳል ሆኖም ይህ የሕግ ግምት ሊፈርስ የሚችልባቸው ሁኔታዎች ደግሞ በአንቀጽ ዐ ሥር ተመልክተዋል በመሆኑም አንድ አሠሪ ሠራተኛው የተቀጠረው ላልተወሰነ ጊዜ ሣይሆን ለተወሰነ ጊዜ ወይም ሥራ መሆኑን በማስረዳት በአንቀጽ ሥር የተመለከተውን የሕግ ግምት ማፍረስ ይችላል ይሁን እንጂ አሠሪው ከሠራተኛው ጋር በጽሁፍም ሆነ በቃል ያደረገው ውል ለተወሰነ ጊዜ ወይም ሥራ መደረጉን የሚያሣይ ጥቅል ሃሣብ ማስቀመጡ ብቻውን ውሉ በአንቀጽ ዐ መሠረት የተደረገ መሆኑን ለማረጋገጥ በቂ አይሆንም ከዚህ በተጨማሪ ውሉ በአንቀጽ ዐ ሥር በተዘረዘሩት ሁኔታዎች በአግባቡ መደረጉን ማረጋገጥ ይኖርበታል በሁለቱ መፃከል የተደረገውን ውል ለመተርጎምም ተዋዋዮቹ ውሉን ባደረጉበት ወቅት የነበራቸው የፃሣብ አንድነት መመርመር አስፈላጊ ይሆናል በአጠቃላይ ለተወሰነ ጊዜ ወይም ሥራ የተደረገን የሥራ ውል በተመለከተ ይህ ችሎት የሰጠውን የሕግ ትንታኔ ከመቁ መመልከት ይቻላል በተያዘው ጉዳይ ተጠሪ ወቅታዊ ሥራ ለማከናወን እኤአ ከዐዐዐ ዐዐዐዐ የተቀጠሩ መሆኑን በሁለቱ መፃዛሃከል የተደረገው የጽሁፍ ውል ያመለክታል ከዚህ በተጨማሪ ተጠሪ የተቀጠሩት ሠልጣኞች ሥልጠና አጠናቀው አስኪወጡ የማሠልጠኛው ምግብ ቤት ምግብ አዘጋጅ ሆነው እንዲሠሩ መሆኑን በአመልካች በኩል በሥር ጀምሮ የቀረበውን ክርክር ተጠሪ በዚህ ሁኔታ አልተቀጠርኩም በማለት ክደው አልተከራከሩም ማሠልጠኛው ወደ ኮሌጅ ያደገ በመሆኑ ሥራው ቀጣይነት ስላለው ልሰናበት አይገባም በማለት ነው የሚከራከሩት ነገር ግን አንድ አሠሪ ሥራው ቀጣይነት ቢኖረውም እንኳን የሥራ ብዛትን ለማቃለል እየተቋረጠ የሚሠራ ሥራ ወይም ቋሚ ሣይሆን አንዳንዴ የሚሠራን ሥራ ለማሠራት ሠራተኛን ለተወሰነ ጊዜ ወይም ሥራ ለመቅጠር የሚችል መሆኑ በአዋጅ አንቀጽ ዐ ሥር ተመልክቷል በመሆኑም አመልካች ተጠሪን የቀጠረው በወቅቱ ለነበሩት ሠልጣኞች ምግብ እንዲያዘጋጅ በመሆኑና ሠልጣኞቹ ሥልጠናውን ጨርሰው ስለወጡና ተጠሪ የተቀጠሩበት ወቅታዊ ሥራና ጊዜ ሲጠናቀቅ መሠናበታቸው ሕጉን መሠረት ያደረገ ነው ስለዚህም የሥር ፍቤቶች ተጠሪ ከሥራ የተሰናበቱበት ሁኔታ ከሕግ ውጪ ነው በማለት የደረሱበት መደምደሚያ የሕግ ሥህተት ያለበት ነው ውሣኔ የፌመደረጃ ፍቤት በመቁ በ እና የፌከፍተኛ ፍቤት በመቁ በዐ የሰጡት ውሣኔ ተሽራል ተጠሪ ከሥራ የተሰናበቱት በአግባቡ በመሆኑ ወደ ሥራ እንዲመለሱ ያቀረቡት ጥያቄ ተቀባይነት የለውም ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መቤት ይመለስ የሰበር መ ቁ የካቲት ዓዔም ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አሰግድ ጋሻው መስፍን ዕቁበዮናስ ወት ሂሩት መለሠ አቶ ተሻገር ገሥላሴ አመልካች የኢት ኤሌክትሪክ ሃይል ኮርፖሬሽን መልስ ሰጭ አቶ አዱኛ ገመዳ ያነራ ረሃረ ይነሥሪና ሥራፖኛ ፖዳይ ወጎኝ ዕርድ ዕሳማ ዖወ ይነራ ረረ ያሃቋ ይሥራ ረሃረ ያሠሰ ይነራ ረዝረ ይጎመሃሪ ተጠሪው ከደረጃዬ ዝቅ ተደርጌያለሁ ብለው በአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ ያቀረቡትን ክስ ቦርዱ የማየት ስልጣን አለው ሲሉ የምዕኦሮሚያ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድና የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰጡትን ውሣኔ በመቃወም የቀረበ አቤቱታ ነው ውሣኔ የምዕኦሮሚያ የአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድና የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰጡትን ውሣኔ ተሽራል የአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ የማየት ስልጣን የተሰጠው የወል የስራ ክርክር ጉዳዮችን ነው አንድ የሥራ ክርክር የወል የስራ ክርክር ነው የሚባለው ጉዳዩ የጋራ በሆነ የሰራተኞች መብትና ጥቅም ላይ አሉታዊም ሆነ አዎንታዊ ውጤት የሚያስከትል ሆኖ ሲገኝ ብቻ ነው አንድ የስራ ክርክር የግል የስራ ክርክር ጉዳይ ነው የሚባለው የክርክሩ ውጤት በተከራካሪው ሰራተኛ ሰራተኞች ላይ ብቻ ተወስኖ የሚቀርብ ሆኖ ሲገኝ ነው ከደረጃዬ ዝቅ ተደርጌያለሁ ተብሎ የሚቀርብ ክስ የጋራ በሆነ የሠራተኞች መብትና ጥቅም ላይ አሉታዊም ሆነ አዎንታዊ ውጤት የሚያስከትል አይደለም የሰበር መ ቁ የካቲት ዒም ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አሰግድ ጋሻው መስፍን ዕቁበዮናስ ወት ሂሩት መለሠ አቶ ተሻገር ገሥላሴ አመልካች የኢት ኤሌክትሪክ ኃኩነፈጅ እመቤት ለማ ቀረበች መልስ ሰጭ አቶ አዱኛ ገመዳ ቀረበ ፀክ ጮ ጩሠ ኮጋ ፍርድ በዚህ ጉዳይ ለሰበር ችሎት የቀረበው ክርክር የአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሣኝ ቦርድን ስልጣን የሚመለከት ነው በመሰጭ በአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ ክሱ የቀረበው ደረጃዬ ዝቅ ተደርጓል በሜል ነው አቤቱታ የቀረበበት ውሣኔ አሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ ወሣኝ ቦርድ ክሱን ለማየት ስልጣን አለው በማለት የተሰጠ ነው። ኛ ዖሚሟዕሪፅው ውቓፉፍ ደምጀ ለዎሯ ቋ ፆፇጽፓ « የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃና ከፍተኛው ፍርድ ቤት አመልካች ከስራ የተሰናበቱት በህገ ወጥ መንገድ ስለሆነ ወደ ሥራ ሊመለሱ ይገባል ሲሉ ቢወስኑም ውዝፍ ደሞዝን በተመለከተ ሳይወስነ በዝምታ በማለፋቸው የቀረበ አቤቱታ ነው ውሣኔ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃና ከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጡና ውሳኔ ተሻሽሎ ተጠሪ የዘጠኝ ወር ከ ቀን ውዝፍ ደሞዝ እንዲከፈላቸውና ሌሎች ወጪና ኪሳራዎች እንደመሰለው እንዲወስን ጉዳዩ ለመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት እንዲመለስ ተወስኗል የስራ ውሉ በሕገ ወጥ መንገድ የተቋረጠና ወደ ስራ እንዲመለስ የተወሰነለት ሠራተኛ በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የስራ ክርክር ችሎት ከስድስት ወር የማይበልጥ ደሞዝ ሊወሰንለት ይገባል ጉዳዩ በይግባኝ ታይቶ የሰራተኛው መመለስ ውሳኔ ከፀና ከአንድ አመት ያልበለጠ ውዝፍ ደሞዝ ፍርድ ቤቱ ሊወሰንለት ይገባል የሰመቁ ዐ ዳኞች አቶ ፍስሐ ወርቅነህ አቶ አብዱልቃድር መሐመድ አቶ ጌታቸው ምህረቱ አቶ መስፍን አቁበዮናስ ወት ሒሩት መለሠ ርጸ ጮ ሠጩ ኮን አመልካች ፍሬህይወት እርቄ ተጠሪ የኢት ቴሌኮሙኒኬሽን ኮርፖሬሽን መዝረቡን መርምረን የሚከተውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ይህ ጉዳይ ለሰበር ችሎቱ ሊቀርብ የቻለው የፌከፍተኛ ፍቤት ግንቦት ቀን ዓም ዐዐ በሰጠው ውሣኔ ቅር በመሰኘት ነው አመልካች ነሐሴ ቀን ዓም ጽፋ ባቀረበችው የሰበር ቅሬታ ማመልከቻ የሥር ፍቤቶች ተጠሪ የሥራ ውሌን ያቋረጠው በሕገወጥ መንገድ መሆኑን ተቀብለው በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌን በመጣስ የውዝፍ ደመወዝ ጥያቄዬን በዝምታ አልፈውታል በማለት አመልክታለች ይህ ችሎት የግራ ቀኙን የቃል ክርክር ሰኔ ቀን በዋለው ችሎት አድምጧል የአመልካች የሥራ ውል በሕገ ወጥ መንገድ መቋረጡ ከተረጋገጠና ወደ ሥራ አንዲመለስ ከተወሰነ ውዝፍ ደመወዝ ሳይወሰን ማለፉ በአግባቡ መሆን አለመሆኑን ይህ ችሎት መርምሯል በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት የሥራ ውሉ በሕገወጥ መንገድ የተቋረጠና ወደ ሥራ እንዲመለስ የተወሰነለት ሠራተኛ በመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የሥራ ክርክር ችሎት ከስድስት ወር የሚይበልጥ ውዝፍ ደመወዝ ሊወሰንለት የሚገባ መሆኑን ጉዳዩ በይግባኝ ታይቶ የሠተኛው ወደ ሥራ መመለስ ውሣኔ ከፀና ከአንድ ዓመት ያልበለጠ ውዝፍ ደሞዝ ፍቤቱ ሊወስን እንደሚገባ ተደንግጓል በመሆኑም የሥር ፍቤቶች የአመልካች የስራ ውል የተቋረጠው በሕገወጥ መንገድ ነው በማለት አመልካች ወደ ሥራ እንድትመለስ ወስነው የጠየቀችው ውዝፍ ደሞዝ እንዲከፈላት አለመወሰናቸው መሠረታዊ የሕግ ስህተት ነው ብለናል ውሣኔ ይህ ችሎት የጉዳዩን አጠቃላይ ሁኔታ በመመርመር አመልካች ከሥራ ታግዳ በነበረችበት ጊዜ ያለው ከመጋቢት ቀን እስከ ነሐሴ ዐ ቀን የ ወር ከ ቀናት ደሞዝ በተጨማሪ የሥራ ውሉ ከተቋረጠ ከነሐሴ ቀን ጀምሮ ወደ ምድብ ሥራዋ ተመለሰች እስከተባለበት ጥር ቀን ዓም ድረስ ያለው የ ወር ከ ቀን ደሞዝ አና ሌሎች ወጭና ኪሣራዎች ሊከፈል በሚገባው መጠን ላይ የመሰለውን እንዲወስን መዝገቡ ለፌመደፍቤት በፍሕቁ እንዲመለስ ታዚል መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የሠበር መቁ መጋቢት ዒም ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አሰግድ ጋሻው መስፍን ዕቁበዮናስ ወት ሂሩት መለሠ አቶ ተሻገር ገ ሥላሴ አመልካች ቃሊቲ ምግብ አክሲዮን ማህበር መልስ ሰጭ ማስተዋል ጫኔ ይነራ ረረ ዖህሃመም ፈቃሥድ ያይኋጓረፍታ ፈቃድ ይነራ ውሰ መቋረም ዎሯ አጽጵ ሪ የፌዴራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት ተጠሪው ከስራ የተሰናበቱት በህገ ወጥ መንገድ ስለሆነ ወደ ሥራ ሊመለሱ ይገባል ሲል የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ በማጽናቱ የቀረበ አቤቱታ ነው ውሣኔ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የፌዴራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጡት ውሳኔ ተሽሯል የህመም ፈቃድ ህመሙ ከደረሰበት የመጀመሪያ ቀን አንስቶ ባለው የ ወር ጊዜ ውስጥ በተከታታይ ወይም በተለያዩ ጊዜያት ቢወስድም በማንኛውም ሁኔታ ከስድስት ወር አይበልጥም የህመም ፈቃድ ጊዜ አቆጣጠር የስራ ቀናትን ብቻ በመለየት ሳይሆን ህመሙ ከደረሰበት ቀን አንስቶ በመቁጠር በጠቅላላው ከ ወር መብለጥ የለበትም በህመም ምክንያት ወር በላይ በስራ ላይ አለመገኘት የስራ ውልን ለማቋረጥ ህጋዊ ምክንያት ነው የሠበር መቁ መጋቢት ዒም ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አሰግድ ጋሻው መስፍን ዕቁበዮናስ ወት ሂሩት መለሠ አቶ ተሻገር ገሥላሴ አመልካች ቃሊቲ ምግብ አክሲዮን ማህበር ነፈጅ ፈለቀ ዋቆ ቀረበ መልስ ሰጭ ማስተዋል ጫኔ ቀረበ ጮኡቴ ሠ ኮጋ ፍርድ አቤቱታው የቀረበው የፌዴመጀደረጃ ፍቤት በመቁ የካቲት ዓም በዋለው ችሉት የሰጠውን ውሣኔ የፌዴከፍተኛ ፍቤት በመቁ ሐምሌ ዓም የቀረበለትን ይግባኝ በመሠረዝ በሰጠው ትእዛዝ ላይ ነው የአሁን መልስ ሰጪ በሥር ያቀረበው ክስ በየካቲት ወር ዒም በድንገት በመታመሙ ለ ወር ያህል ህክምና ሲከታተል መቆየቱን ገልፆ በህመም ምክንያት የቀረበት የሥራ ቀን ታስቦ ወር በህመም ፈቃድ ቀሪው ወር ደግሞ የሥራ ቀን ብቻ ተቆጥሮ በዓመት ፈቃድ ታስቦ በግል ማህደሩ ተመዝግቦ እያለ ተከሣሽ ታህሣሥ ዓም በተፃፈ ደብዳቤ ያላግባብ የሥራ ውሉን በማቋረጡ ውዝፍ ደመወዝ ተከፍሉት ወደሥራው እንዲመለስ ያመለከተበት ነው ክሱ የቀረበለት የመጀደረጃ ፍቤትም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ በመመርመርና በፍቤቱ ትእዛዝ መሠረትም የሰዓት መቆጣጠሪያው እንዲቀርብ ካደረገ በኋላ ከታህሣሥ ዓም እስከ ታህሣሥ ዓም በ ወራት ጊዜ ውስጥ በሰዓት መቆጣጠሪያው ላይ ምልክት ተደርጉ በህመም ፈቃድ ተጠሪው የቀረበት ጊዜ ለ ቀናት ብቻ በመሆኑ እንዲሁም ለ ቀናት ደግሞ የዓመት ፈቃድ እንደተሰጠው በአጠቃላይ በሕመም ምክንያት የቀረው ለ ቀናት ብቻ በመሆኑ ወር ስላልሞላው ተከሣሽ የከሣሽን የሥራ ውል ያቋረጠው በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ውጪ ስለሆነ ሕገወጥ የሥራ ውል ማቋረጥ ነው በማለት የ ወር ውዝፍ ደመወዝ ተከፍሉት ወደሥራው እንዲመለስ ወስኗል ይግባኝ ለከፍተኛው ፍቤት ቀርቦም ይግባኙ ተሠርዞ መዝገቡ ተዘግቷል ይህ አቤቱታ የቀረበውም በዚሁ ውሣኔ ላይ ሲሆን ጉዳዩ ለሰበር ይቀርባል የተባለውም ተጠሪ በህመም ምክንያት ከሥራ ቀረባቸው የተባሉበትን ቀናት የሥር ፍቤቱ የተከተለው ስሌት በአግባቡ መሆን አለመሆኑን ለማጣራት ነው ይግባኝ ከቀረበበት ፍርድ ወይም ውሣኔ ላይ መረዳት እንደተቻለው የአሁን ተጠሪ በህመም ምክንያት ከየካቲት ወር ዒም ጀምሮ የሥራ ውሉ እስከተቋረጠበት ታህሣሥ ወር ዓም ድረስ ከ ወር በላይ በሥራው ላይ ያልተገኘ መሆኑ ተረጋግጧል ፍቤቱ የጊዜውን አቆጣጠር ያሰላው በሰዓት መቆጣጠሪያው ላይ በ ወራት ጊዜ ውስጥ ለ የሥራ ቀናት ከሥራ መቅረቱን ምልክት የተደረገበትን ብቻ በመውሰድ ሲሆን ይህም በአዋጁ ቁጥር አንቀጽ መሠረት የ ወር ጊዜ አላለፈም በማለት ነው የህመም ፈቃድ ጊዜን አስመልክቶ በአዋጅ ቁ አንቀጽ ላይ በግልጽ የተደነገገው ግን ሕመሙ ከደረሰበት የመጀመሪያ ቀን አንስቶ ባለው የ ወር ጊዜ ውስጥ በተከታታይ ወይም በተለያዩ ጊዜያት ቢወሰድም በማንኛውም ሁኔታ የህመም ፈቃድ ከ ወር አይበልጥም የሜል ነው ይህም የህመም ፈቃድ ጊዜ አቆጣጠሩ የሥራ ቀናትን ብቻ በመለየት ሣይሆን ህመሙ ከደረሰበት የመጀመሪያው ቀን አንስቶ በመቁጠር በጠቅላላው ከ ወር መብለጥ እንደሌለበት ሕጉ በግልጽ የደነገገው ነው ስለዚህ የሥር ፍቤቱ ከዚህ የሕግ ድንጋጌ ውጪ የ ወራት የህመም ፈቃድ ጊዜ አቆጣጠሩ የሥራ ቀናትን ብቻ የሚመለከት እንደሆነ አድርጉ በመውሰድ በሕጉ አተረጓጉሙ ላይ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ፈጽሟል ውሣኔ የፌዴየመጀደረጃ ፍቤት በመቁ የካቲት ዒም የሰጠው ውሣኔና የፌዴከፍተኛ ፍቤት በመቁ ሐምሌ ዒም የሰጠው ትእዛዝ ተሽሯል መልስ ሰጪው በህመም ምክንያት ከ ወር በላይ ሥራው ላይ ባለመገኘቱ የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌን መሠረት በማድረግ የሥራ ውሉ መቋረጡ በአግባቡ ነው ብለናል ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራሣቸውን ይቻሉ የዚህ ውሣኔ ቅጅም ለሥር ፍቤቶቹ ይተላለፍ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ዴዷ ጩመ የሰ መቁ መጋቢት ዒም ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አሰግድ ጋሻው መስፍን ዕቁበዮናስ ወት ሂሩት መለሠ አቶ ተሻገር ገሥላሴ አመልካች አቶ ግርማ ነጋሽ ተጠሪ ቢግ ትሬዲንግ ኃየተየግል ማ ይነራ ረረ ሰነራ ውሰ ማረም ለዎጅ ቋ ጎፇጽ የፌዴራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት አመልካች ከስራ የተሰናበቱት በህገ ወጥ መንገድ ስለሆነ ወደ ሥራ ሊመለሱ አይገባም ሲል የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ በመሻሩ የቀረበ አቤቱታ ነው ውሣኔ የፌዴራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ ተሽሮ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ ፀንቷል ግራ ቀኙ በስር ፍርድ ቤት ያልተከራከሩበትንና በጭብጥ ያልተያዘን መሰረት አድርጐ ውሳኔ መስጠት መሠረታዊ የህግ ስህተት ነው የሰ መቁ መጋቢት ዒም ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አሰግድ ጋሻው መስፍን ዕቁበዮናስ ወት ሄሩት መለሠ አቶ ተሻገር ገሥላሴ አመልካች አቶ ግርማ ነጋሽ ጠበቃ አቶ መስፍን አዲስ ቀረበ ተጠሪ ቢግ ትሬዲንግ ኃየተየግል ማ የቀረበ የለም ፍርድ አቤቱታው የቀረበው የፌዴከፍተኛ ፍቤት በመቁ ጥቅምት ዔም በዋለው ችሎት የፌዴየመጀደረጃ ፍቤት በመቁ ጥቅምት ዓም የሰጠውን ውሣኔ በመሻር በሰጠው ውሣኔ ላይ ነው የአሁን አመልካች በሥር ያቀረበው ክስ በተጠሪው ድርጅት ውስጥ ከጥር ዔም ጀምሮ በሹፌርነት ተቀጥሮ ሲያገለግል መቆየቱን ጠቅሶ ተከሣሽ ሰኔ ዓም በተፃፈ ደብዳቤ ኪግማዳበሪያ አጉድለሀል በሜል ውንጀላ ከሕግ ውጪ የሥራ ውሌን በማቋረጡ የአገልግሉትና ልዩ ልዩ ክፍያዎች እንዲከፍለኝ ይወሰንልኝ የሜል ነው የአሁን ተጠሪም ለቀረበበት ክስ በሰጠው መልስ አመልካች እንዲያስረክብ ከተሰጠው ኩንታል ማዳበሪያ ውስጥ ኪግወይም አንድ ከረጢት ማዳበሪያ አጉድሉ በሸቀጥ መረከቢያ ሠነድ ቁጥር በሆነ ኩንታል ብቻ ማስረከቡ ስለተረጋገጠና እርሱም ስላመነ በአዋጅ ቁ አንቀጽ ሐ መሠረት የሥራ ውሉ መቋረጡ በአግባቡ ነው ሲል ተከራክሯል ጉዳዩ የቀረበለት የፌዴመጀደረጃ ፍቤትም በግራ ቀኙ የቀረበውን ክርክርና ማሰረጃ መርምሮ በተከሣሽ ድርጅት የጭነት ትእዛዝ መሠረት ከጅቡቲ ወደብ ከሣሽ ይዞ የመጣውን ኩንታል ማዳበሪያ ሙሉ በሙሉ ግንደወየን የሜባል ቦታ ጥቁር አባይ ለተባለ ድርጅት በተረካቢዋ በወሮ ቅድስት ማሞ ተረካቢነት እንዳስረከበ በማስረጃ የተረጋገጠ መሆኑን መዝግቦታል በተከሣሽ ድርጅት የቀረበውን የሠነድ ማስረጃ በተመለከተም በከሣሽ መኪና አምባሰል የንግድ ሥኃየተየግል ማህበር የደረሰው ማዳበሪያ ኩንታል መሆኑን ከማስረዳት በስተቀር ከሣሽ ኩንታል ማዳበሪያ ተረክቦ ኩንታል ለአምባሰል ማስረከቡን ስለማያረጋግጥ ከሣሽን ለጉደለው ኪግ ማዳበሪያ ተጠያቂ የሚያደርገው አይደለም ሲል የከሣሽ የሥራ ውል የተቋረጠው ከሕግ ውጭ ነው በማለት ባቀረበው የክፍያ ጥያቄ ላይ መርምሮ ክፍያው እንዲፈፀም ወስኗል የአሁን ተጠሪ ይግባኝ ለፌዴከፍተኛ ፍቤት በማቅረቡ የይግባኝ ክርክሩ ከተካሄደ በኋላ ፍቤቱ በመጨረሻ የሰጠው ውሣኔ የአሁን አመልካች ኩንታል ማዳበሪያ ስለመረከቡና ኪግ መጉደሉ አከራካሪ ባለመሆኑኛ አመልካች በተጠሪው ትእዛዝ ለታዘዘበት ድርጅት አስረክቤያለሁ ቢልም አስረከብኩ ያለበት የሠነድ ማስረጃ ግን ስርዝ ድልዝ ያለው በመሆኑ ዋናው ቅጅም የቀረበ ስላልሆነ ማስረጃው ተዓማኒነት የሌለው ነውበዚህም መሠረት አመልካቹ የተረከበውን ማዳበሪያ ሲያስረክብ መጉደሉ አከራካሪ ባለመሆኑ አመልካች ለጉድለቱ ኃላፊ ተደርጉ የሥራ ውሉ መቋረጡ በአግባቡ ነው በማለት የፌዴመጀደረጃ ፍቤቱን ውሣኔ ሽርታል ይህ አቤቱታ የቀረበውም በመጨረሻ የፌዴከፍተኛ ፍቤት በሰጠው ውሣኔ ላይ ሲሆን ጉዳዩ ለሰበር ይቀርባል የተባለውም የፌዴራከፍተኛ ፍቤት በሥር ፍቤት ክርክር ያልተነሣበትን በማስረጃ ነት የቀረበን ሠነድ ተዓማኒነት የለውም ሲል የሥር ፍቤቱን ውሣኔ መሻሩ በአግባቡ መሆን አለመሆኑን ለማጣራት ነው አመልካች በአቤቱታው ላይ እንደገለፀው ከተጠሪው በተሰጠኝ የጭነት ትእዛዝ መሠረት ኩንታል ማዳበሪያ ከጅቡቲ ወደብ ተነስቼ ግንደወይኒ በመድረስ ጥቁር አባይ ለተባለው ድርጅት ቅድስት ማሞ ለተባለች ተረካቢ አስፈርሜ ሙሉ በሙሉ ስለማስረከቤ ከተከሣሽ የተሰጠኝ የጭነት ማዘዣው ያስረዳል ይህ የጭነት ማዘዣም የራሱ የተጠሪው መሆኑን አልካደም ተጠሪው በስር ሲከራከር የነበረውም ያቀረብኩትን የጭነት ማዘዣ ሠነድ ማስረጃ አምኖ ነው የከፍተኛው ፍቤት የጭነት ማዘዣ ሠነዱን የተቸው ተጠሪው ያልተከራከረበትንና ያልካደውን ይልቁንም ያመነውን ነጥብ ፍቤቱ በራሱ አነሻሽነት ማስረጃው ተዓማኒነት የለውም ሲል የመጀደረጃ ፍቤቱ የሰጠውን ውሣኔ የሻረው የዳኝነት አሰጣጥ መርህን የሚያፋልስ መሠረታዊ የሕግ ስህተት በመሆኑ ውሣኔው ተሽር የመጀደረጃ ፍቤቱ ውሣኔ እንዲፀናልኝ የሜል ነው ችሎቱም ጉዳዩ ለሠበር ይቀርባል በተባለው ነጥብ ዙሪያ የሥር ክርክርና ማስረጃውን አቤቱታ ከቀረበበት ፍርድ ጋር በማገናዘብ መርምሮታል አመልካች ከተጠሪ በተሰጠው የጭነት ማዘዣ መሠረት ከጅቡቲ ወደብ ኩንታል ማዳበሪያ ጭኖ ግንደወይኒ በተባለ ቦታ ር ጥቁር አባይ ለተባለ ድርጅት እንዲያስረክብ በተሰጠው ትእዛዝ መሠረት ኩንታል ማዳበሪያውን በተባለው ቦታ አድርሶ ወር ቅድስት ማሞ ለተባለች ተረካቢ አስፈርሞ ያለጉድለት ሙሉ በሙሉ ያስረከበበትን ማሰረጃ ማቅረቡ በሥር ፍቤት ተረጋግጧል። ነ ሄ ያዖሚደረፖ ይነዕራ ውል ይነራ ውል መቋረዖ ዎሯ ቋኗሪ ጵ ፀ ሪዐ የፌዴራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት ተጠሪው ከስራ የተሰናበቱት ህጋዊ በሆነ መንገድ ስለሆነ ወደ ስራ ሊመለሱ አይገባም ሲል የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የሰጠውን ውሣኔ በመሻሩ የቀረበ አቤቱታ ነው ውሣኔ የፌዴራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ ተሽሮ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ ፀንቷል የአሰሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ በአንድ አሰሪና ሠራተኛ መካከል የተደረገ የስራ ውል ላልተወሰነ ጊዜ የተደረገ እንደሆነ ግምት ቢወስድም አሰሪ ይህንን ግምት አንቀጽ ላይ የተዘረዘሩትን ሁኔታዎች በማስረዳት ማፍረስ ይችላል ሰራተኛው በየአመቱ ውሉ እየታደሰ ሲሰራ መቆየቱና የሰራተኛው የቅጥር ውል በጊዜ የተገደበ መሆኑ ብቻ ለተወሰነ ጊዜ ተቀጣሪ የሚያደርገው አይሆንም የሰመቁ ሚያዝያ ዓም ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አቶ ፍስሐ ወርቅነህ አቶ ዓብዱልቃድር መሐመድ አቶ አሰግድ ጋሻው አቶ ተሻገር ገሥላሴ አመልካችፁ መምህር ጥላሁን አስፋው ቀረበ መልስ ሰጪ አዲስ ኮሌጅ ጠበቃ አምዴ አበበ ቀረበ መዝገቡ ተመረምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ አመልካች ሰኔ ዓም በተፃፈ ያቀረበው አቤቱታ የፌዴ ከፍተኛ ፍቤት ሰኔ ዓም በመቁ በዋለው ችሎት በሰጠው ውሣኔ ላይ ነው አቤቱታው የቀረበበት የፌዴከፍተኛ ፍቤት ውሣኔም የቅጥሩ ሁኔታ በአንድ ድርጅት ቋሚ ሥራ ላይ ቢሆንም ሠራተኛን ለተወሰነ ጊዜ የሚቆይ ሥራ ማሠራት አንደሚቻል በፌዴጠፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ ከተሰጠው የሕግ ትርጉም መረዳት ስለሚቻል አመልካች የተቀጠሩበት የተወሰነው ጊዜ በማለቁ ምክንያት መሰናበታቸው ሕገወጥ ነው አያሰኝም በማለት የፌዴመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ሚያዝያ ዓም በቁ የሰጠውን ውሣኔ ሽሮታል አመልካች ባቀረበው አቤቱታ መነሻነትም አመልካች የተቀጠረው ለተወሰነ ጊዜ መሆን አለመሆኑን ለመመርመር ጉዳዩ ለሰበር ይቀርባል የተባለ ሲሆን መሰጪም መልስ እንዲሰጥበት ተደርጎ ታሕሣሥ ዓም የተፃፈ መልስ በመስጠት ተከራክሯል የመልስ ሰጪ ዋና መከራከሪያ የሥራ ውሉ ለአንድ ዓመት ሆኖ የውሉ ዘመን ሲያልቅ በዚሁ ሁኔታ ውሉ እየተደረገ ሲሠሩ የቆዩ ሲሆን ግራ ቀኙ ካልፈለጉ ሊያቋርጡ ከፈለጉም ያለፈው የአገልግሎት ሂሣብ ተዘግቶ እንደገና በሌላ ውል የኮንትራት የቅጥር ውል በስምምነት እየተፈረመ ሲሠሩ የቆዩ በመሆነ የከሣሽ አቤቱታ ውድቅ ሊሆን ይገባል አመልካች በዐ በተዛፈ ማመልከቻ ብቻ የሥራ መልቀቂያ ጠይቀው የተሰናበቱ ናቸው ሲልም በተጨማሪም የተከራከረበት ነው በመጀመሪያ ደረጃ የአሁን አመልካች የሥራ መልቀቂያ ጠይቆ የተሠናበተ ነው የተባለበትን በዚህ ችሎትም አስቀርበን እንደተመለከትነው በ ዓም አመልካች የፃፈው ኮሌጁን በመልቀቄ ምክንያት የሥራ ልምድ ይሰጠኝ ከሚል በስተቀር ሥራውን በገዛ ፈቃዴ ለቅቄያለሁ በማለት ያስታወቀበት ነው ሊባል የሚችል እንዳልሆነ ተመልክተናል የሥራ ልምድ ይፃፍልኝ ብሎ መጠየቅ ሥራውን በገዛ ፈቃዱ ለቀቀ የሚያስብለው ባለመሆኑ በዚህ ረገድ የቀረበው መከራከሪያ ተቀባይነት ያለው አይደለም የቅጥሩ ሁኔታ ለተወሰነ ጊዜ ለአንድ ዓመት እየተባለ ጊዜው ሲያልቅ እንደገና እየታደሰ እንደ አዲስ የሚታይ ነው በዚህም ጊዜው ሳያልቅ ውሉን ማቋረጥ ይችላል የሚለውን ክርክር በተመለከተ ቀደም ሲል የሰበር ችሎቱ በመቁ በሰጠው ትርጉም አንድ ከአሰሪ ጋር የሥራ ውል ያለው ሠራተኛ ላልተወሰነ ጊዜ እንደተቀጠረ ሊቀጠር እንደሚገባ የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ግምት እንደሚወሰድለት በዚህ የሕግ ግምት የሥራ ውሉ ያልተወሰነ ጊዜ የሥራ ውል ነው ሲል የሚከራከረው ሠራተኛ ተጠቃሚ በመሆኑ ይህን ክርክሩን የሚደግፍለት ማስረጃ በቅድሚያ ያቀርብ ዘንድ አእንደማይጠበቅበት ይልቁንም በሕግ የተወሰደለት ግምት ክርክሩን ከማስረዳቱ ግዴታው ነፃ እንዲሆን እንደሚያደርገው በውጤቱም በቅድሚያ የማስረዳቱ ግዴታ የሥራ ውሉ ለተወሰነ ጊዜ ወይም ሥራ የተደረጉ ለውጥ በአንቀጽ ዐ የሚሸፈን ነው ሲል በሚከራከረው በአሠሪው ላይ የሚወድቅ መሆኑን በዝርዝር ጠቅሶ ትርጉም የሰጠበት ጉዳይ ነው በዚህም መሠረት አመልካች በየአመቱ ውሉ እየታደሰ ሲሠራ መቆየቱና የአመልካች የቅጥር ውል በጊዜ የተገደበ መሆኑ ብቻ አመልካችን ለተወሰነ ጊዜ ተቀጣሪ የሚያደርገው አይሆንም መሰጪው ይህንን አስመልክቶ በአዋጁ አንቀጽ ዐ መሠረት አመልካች ለተወሰነ ጊዜ የተቀጠረ ስለመሆነ ያቀረበው ማስረጃ እንደሌለ በሥር ፍቤት የተረጋገጠ መሆኑን ከፍርዱ ግልባጭ መረዳት ይቻላል ስለዚህ የቅጥር ውሉ በጊዜ የተገደበ መሆኑን ብቻ የፌዴከፍተኛ ፍቤት በማየትና የሰበር ችሎቱ በመቁ የሰጠውን የሕግ ትርጉም በአግባቡ ባለመረዳት የሰጠው ውሣኔ የሕግ ስህተት ያለበት ሆኖ በመገኘቱ የሚከተለው ተወስኗል ውሣኔ የፌዴከፍተኛ ፍቤት ሰኔ ዓም በመቁ የሰጠው ውሣኔ በፍብሥሥቁ መሠረት ተሽራል ይፃፍ የፌዴመጀደረጃ ፍቤት በዚህ ጉዳይ ሚያዝያ ዓም በቁ የሰጠውን ውሣኔ በፍብሥሥሕቁ መሠረት በማጽናት ወስነናል መዘገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የሰበር መ ቁ መጋቢት ቀን ዒም ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አቶ አብዱልቃድር መሐመድ አቶ አሰግድ ጋሻው ወት ሄሩት መለሠ አቶ ተሻገር ገሥላሴ አመልካች የኢትልማት ባንክ ተጠሪ ሀጅ አብድራህማን ቴሊሳ ዖውጳ ረሄረ ቦፀድሮ ውሰ ያጃዖሥጅ ውሳ ጃዖኛጭ ምፖሯዖ ሦድኃታፖ ያፅያ ነው ያማኃሥፖ ያሜፇረሮ ዕ ይር ፅ ውሐ ፇረሦም ያፖጳሳ ዖሃፈጃመ ውል ዖፍጋሠጠፖ ፈሪሪጋ አመልካችና ተጠሪ ያደረጉት የብድር ውል ፈርሶ ከውሉ በፊት ወደነበሩበት ቦታ ሊመለሱ ይገባል ሲሉ የአላባ ልዩ ወረዳ ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡትን ውሣኔ በመቃወም የቀረበ አቤቱታ ነው ውሣኒኔ የአላባ ልዩ ወረዳ ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡት ውሣኔ ተሽራል ውለታዎች ግልጽ በሆኑ ጊዜ ግልጽ ሆኖ ከሚሰማው በመራቅ የተዋዋዮች ፈቃድ ምን እንደነበር ዳኞች ለመተርጎም አይችሉም የሰበር መቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች መንበረፀሐይ ታደሰ አብዱልቃድር መሐመድ አሰግድ ጋሻው ሂሩት መለሠ ተሻገር ገ ሥላሴ አመልካች የኢትየ ልማት ባንክ ነገረፈጅ አቶ አክሊሉ ተስፋዬ ተጠሪ ሀጅ አብድራህማን ቴሊሳ አልቀረቡም መዝገቡ የተቀጠረው ለውሣኔ ሲሆን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ አመልካች የሰበር አቤቱታውን ያቀረበው የአላባ ልዩ ወረዳ ከፍተኛ ፍቤት በሰጠውና የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ባፀናው ውሣኔ ቅር በመሰኘቱ ነው የጉዳዩም መነሻ የአሁን ተጠሪ በልዩ ወረዳው ከፍተኛ ፍቤት ከሣሽ ሆኖ በአመልካች ላይ ያቀረበው ክስ አመልካች አንድ የእህል ወፍጮ ሊተክልልኝ ሐምሌ ቀን ዔም ባደረግነው ስምምነት መሠረት ከሠላም ሙያ ማሰልጠኛ ማዕከል ድርጅት ገዝቶ ካስቀመጣቸው አንዱን ተረክቤ ነበረ ሆኖም አገልግሉት ሣይሰጥ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ችግር እየፈጠረ ባለመሥራቱ ይህንኑ ባሣውቅም መፍትሄ አላገኘሁም ከዚህም በኋላ በተበላሸው ወፍጮ ምትክ ሌላ ወፍጮ ገዝቶ ሊተካልኝ መጋቢት ቀን ዓም ተዋውለናል ይሁን እንጂ ተከሣሹ ሁለቱንም ውሉች ተግባራዊ ባለማድረጉና ውሉንም ለህሊና ተቃራኒ እና ተንኮል ባለው ሁኔታ ያስፈረመኝ ስለሆነ ውሉቹ በፍብሕቁ እና መሠረት ሊፈርሱ ይገባል የሜል ነው የአሁን አመልካችም ከሣሽ የተበደረው ወፍጮ ሣይሆን የብር አርባ ሺህ ብር የገንዘብ ብድር ስለመሆኑ በውሉ ላይ ተመልክቷል የወፍጮው መግዣ ገንዘብ ለአስመጭው ኩባንያ በከሣሽ ስም ወጭ ሆኖ እንደሚሜከፈል በተስማማው መሠረት ይኸው የብድር ገንዘብ ለአስመጭው ኩባንያ ተከፍሉላቸዋል ከሣሽ ውሉን አውቆና ተገንዝቦ ከፈረመ በኋላ ወፍጮውን ከኩባንያው ተረክቧል። በሚለው ነጥብ ላይ ነው የሥር ፍቤቶችም ለዚህ ጭብጥ የእራሣቸውን ትንታኔ በመስጠት በዚህ ጉዳይ አመልካች የኢትየ ልማት ባንክ የብድሩን ገንዘብ አበዳሪ ሣልሆን የወፍጮው ሽያጭ ነው የሚለውን በመያዝና በተሸጠው ወፍጮ ለታየው ጉድለት ሻጩ ኃላፊ ነው በማለት ውል ሊፈርስ ይገባል በማለት ውሣኔ የሰጠበት መሆኑን ነው ይሁን እንጂ በአመልካች በኢትየ ልማት ባንክ እና በሌላ ግለሰብ መካከል በተነሣው ክርክር ይኸው ጉዳይ ተነስቶ ይኸው ሰበር ሰሚው ችሉት በሰበር መቁ ለክርክሩ መነሻ የሆነው ተመሣሣይ ስምምነት ለአመልካች የብድር ገንዘብን የሰጠ መሆኑን የሚያመለክት እንጂ የወፍጮ ሽያጭ መሆኑን የማያመለክት መሆኑን ገልፆ ዳኝነት የሰጠበት በመሆኑ ይህም ጉዳይ በዚያው አንፃር ታይቶ ተፈርዲል ውሣኔ በዚህ ጉዳይ የአዳማ ዞን ከፍተኛ ፍቤት በፍመቁ ግንቦት ቀን ዓም የሰጠውና የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤትም የቀረበለትን ይግባኝ ተመልክቶ የከፍተኛው ፍቤት ውሣኔ ጉድለት የለበትም በማለት በመቁ ህዳር ቀን ዓም የሰጠው ትእዛዝ በፍብሥሥሕቁ ተሽሯል ይህ ጉዳይ ስላስከተለው ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራማቸውን ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የሰመቁ ሚያዚያ ቀን ዓም ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሠ አቶ አሰግድ ጋሻው አቶ መስፍን ዕቁበዮናስ ወት ሂሩት መለሠ አቶ ተሻገር ገስላሴ አመልካች ወሮ ዓለሚቱ አግዛቸው ተጠሪ እነ ወሮ ዝናሽ ኃይሌ ውሰ ረረ ያውሰ መፍሪዕ ይያሄቤሥ ጃሯዖጭ ያዖዩፍቹ የፌዴራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ግራ ቀኙ ያደረጉት ውል አመልካች ስም እንዲዛወር ፈቃደኛ ስላልነበሩ ውሉ ፈርሶ ተዋዋይ ወገኖች ወደ ነበሩበት ሊመለሱ ይገባል ሲል የሰጠውን ውሣኔ በማጽናቱ በተቃውሞ የቀረበ አቤቱታ ነው ውሣኔ የፌዴራል መጀመሪያና ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡት ውሣኔ ተሽሯል ተዋዋይ ወገኖች መሰረታዊ ያልሆኑና ጥቃቅን የሆኑ ምክንያቶችን ብቻ በመስጠት ውል ማፍረስ እንዳይችሉ ዳኞች ውሉ እንዲፈርስ ሊያደርጉ የሚችሉት ውሉ ባይፈርስ ከፍ ያለ ችግር የሚያስከትል ከሆነ ብቻ ነው የውል አብዛኛው ግዴታ በተፈፀመ ጊዜ የተወሰነ ቀሪ ገንዘብ አለመከፈሉ ውሉን ለማፍረስ የሚያበቃ መሠረታዊ የሆነ የግዴታ መጣስ የሚያሰኝ ምክንያት አይደለም የሰመቁ ሚያዚያ ቀን ዓም ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሠ አቶ አሰግድ ጋሻው አቶ መስፍን ዕቁበዮናስ ወት ሂሩት መለሠ አቶ ተሻገር ገስላሴ አመልካች ወሮ ዓለሚቱ አግዛቸው ወኪል አቶ አግዛቸው ገሚካኤል ቀረቡ ተጠሪ እነ ወሮ ዝናሽ ኃይሌ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሠጥቷል ፍርድ በዚህ መዝገብ የቀረበው የውል መፍረስን የሚመለከት ጉዳይ ነው የአሁን ተጠሪዎች በፌመደረጃ ፍቤት በመሠረቱት ክስ በወረዳ ቀበሌ የሚገኘውን ቁጥር የሆነውን ቤት አሁኗ አመልካች ብር ዘጠኝ ሺህ ሸጠው ብር ስድስት ሺህ ከተከፈላቸው በኋላ ቀሪውን ገንዘብ አመልካች ለመክፈል ፈቃደኛ ባለመሆናቸው ውሉ ቀሪ ሆኖ ግራ ቀኙ ወደነበሩበት እንዲመለሱ ጠይቀዋል አመልካችም ቀሪ ገንዘባቸው ያልተከፈላቸው በውሉ ላይ የተመለከተውን ግዴታዎች ባለመወጣታቸው በመሆኑ ውሉ ሊፈርስ አይገባም በማለት ተከራክረዋል ፍቤቱም የግራ ቀኙን ክርክር መርምሮ በውሉ መሠረት ስም እንዲዛወር ፈቃደኛ ያልነበሩት አመልካች ካልሆኑ ውሉ ሊፈርስ ይገባል በማለት አመልካች የገዙትን ቤት እንዲያስረክቡና ተጠሪዎች የተቀበሉትን ብር ስድስት ሺህ እንዲመልሱ በማለት ወስኗል ጉዳዩን በይግባኝ ያየው የፌከፍተኛ ፍቤት በድምፅ ብልጫ መዝገቡን በፍሥሥህቁ መሠረት ዘግቶታል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበው በዚህ ውሣኔ ላይ ነው ይህ ችሎትም ውሉ ሊፈርስ ይገባል ወይስ አይገባም የሚለውን በመመርመር አቤቱታው ለሠበር እንዲቀርብ በማድረግ ግራ ቀኙ ክርክራቸውን በጽሁፍ አቅርበዋል ፍቤቱም ጉዳዩን እንደሚከተለው መርምሯል የአሁን ተጠሪዎች ለአመልካች ቤት መሸጣቸውን ቤቱንም ማስረከባቸውን ከተዋዋሉት ብር ዘጠኝ ሺህ ውስጥ ብር ስድስት ሺህ መቀበላቸውን አምነዋል ውሉ እንዲፈርስ የጠየቁት ከሺያጩ ዋጋ ቀሪው ብር ሦስት ሺህ ባለመከፈሉ ነው ውልን ስላለመፈፀም በሚመለከተው የፍትሐብሔር ህግ ቁጥር ከተዋዋዮቹ አንዱ የውሉን ግዴታ ያልፈፀመ እንደሆነ ውሉ ያልተፈፀመለት ወገን የውሉን መፍረስ ሊጠይቅ እንደሚችል ይገልፃል እንዲሁም የዚሁ ክፍል አንቀጽ ውሉ በተወሰነው ጊዜ ውስጥ ያልተፈፀመ ከሆነ ዳኞች በአንደኛው ወገን ጠያቂነት ውሉን ሊያስቀሩት አንደሚችሉም ተመልክቷል በአንድ በኩል ህጉ ውል አልተፈፀመልኝም የሚለው ወገን ውሉ እንዲፈርስለት ለመጠየቅ እንዲችል መብት ሰጥቶታል በሌላ በኩል ግን ዳኞች በውሉ ላይ አይነተኛ የሆነ የውል መጣስ ካልሆነ በቀር ውሉ እንዳያፈርሱ ህጉ ግዴታ ይጥልባቸዋል የፍህቁ ይመለከቷል ተዋዋይ ወገኖች መሠረታዊ ባልሆኑና ጥቃቅን የሆኑ ምክንያቶችን ብቻ በመስጠት ውል ማፍረስ እንዳይችሉ ዳኞች ውሉ እንዲፈርስ ሊያደርጉ የሚችሉት ውሉ ባይፈርስ ከፍ ያለ ችግር የሚያስከትል ከሆነ ብቻ ነው በተያዘው ጉዳይ የከፍተኛው ፍቤት አነስተኛ ድምጽ እንዳሠፈረው የውሉ አመዛኙ ግዴታ ተፈጽሟል ገዥ አመልካች የሽያጩን አብዛኛውን ክፍያ ፈጽመው ቤቱንም ተረክበዋል አልተፈፀመም የሚባለው ቀሪው የብር ሦስት ሺህ ክፍያ ብቻ ነው ይህ ደግሞ ውሉን ለማፍረስ የሚያበቃ መሠረታዊ የሆነ የግዴታ መጣስ የሚያሠኝ ምክንያት አይደለም በዚህም መሠረት ቀሪው ገንዘብ አልተከፈለም በማለት ውሉ እንዲፈርስ የተሰጠው ውሳኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት አለበት ውሣኔ የፌመደረጃ ፍቤት በመቁ ሰኔ የሰጠው ውሳኔ እና የፌከፍተኛ ፍቤት በመቁ ጥር ዐ በአብላጫ ድምጽ የሰጠው ውሣኔ ተሽሯል ለክርክሩ ምክንያት የሆነው የቤት ሽያጭ ውል ሊፈርስ አይገባም ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ይመለስ የሰመቁ ሚያዚያ ዳኞች አቶ መንበረጸሐይ ታደሰ አቶ ፍሰሐ ወርቅነህ አቶ መስፍን ዕቁበዮናስ ወት ሂሩት መለሰ አቶ ተሻገር ገሥላሴ አመልካች ወሮ ጎርፌ ወርቅነህ መሰጭዎች እነ ወሮ አበራሽ ደባርጌ ዖሟሪፇዕፅፇዕ ሀረፉ ጂቿዖሥ ውጳ ያዖጭሪጋፇቆፅፇዕ ህሪሦ ጂቿዖጮ ውጳ ፉ ፎረም ዖጁዖፇሥ ውል ውለ ሐማዎዎጳ ዕጳማ ቋው መፅሪም ያፉፍርድ ፊሦ ፊሦ ፅዕቋሟሮረሪፇ ዖሟፆሥ ውልጳዎ ያሟሪፇዕፅፇዕ ረሦ መያ መመዝ ያፍያሠ የፌዴራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመልስ ሰጭዎችና በአመልካች አውራሽ መካከል የተደረገው የቤት ሽያጭ ውል በህጉ ተቀባይነት ያለው ነው ሲል የሰጠውን ውሳኔ በማፅናቱ በተቃውሞ የቀረበ አቤቱታ ነው ውሳኔ የፌዴራል መጀመሪያና ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡት ውሳኔ ተሽሯል የማይንቀሳቀስ ንብረትን የሚመለከቱ ውሎች በህግ ፊት የሚፀኑ እንዲሆኑ ሁለት መስፈርቶችን ሟሟላት ይጠበቅባቸዋል የመጀመሪያው መስፈርት ውሉ በፁሁፍ መሆኑ ሲሆን ሁለተኛው ውሉ በአዋዋይ ወይም በፍርድ ቤት መዝገብ ፊት መከናወኑ ነው የፍብህግ ቁ የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል በአዋዋይ ወይም በፍርድ ቤት ፊት እንዲደረግ የሚጠይቀው በተዋዋዮች መካከል በሕግ ፊት የሚፀና ውል እንዲኖር ለማድረግ ነው የፍብህቁ የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል ምዝገባ እንዲከናወን የሚጠይቀው ውሉ በሦስተኛ ወገኖች ላይ ውጤት እንዲኖረው ለማድረግ ነው ልዩ ህግ ከአጠቃላይ ህግ ቅድሚያ ይሰጠዋል በከ ዐ ሀል ዐህ ካ በ የሚለው የተለመደው የህግ አተረጓገም ስልት ተግባራዊ የሚሆነው ሁለት የህግ ድንጋጌዎችን አንድ ላይ ተግባራዊ ማድረግ ሳይቻል ሲቀር ብቻ ነው ለለ ውሎች በጠቅላላው ምዕራፍ ስር የሚገኘው የፍብሀህቁ እና ስለማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ስር የሚገኘው የፍብህቁ ድንጋጌዎች መካከል ልዩነት ቢኖርም በመካከላቸው ግልፅ የሆነ ግጭት የሌለ በመሆኑና የማይንቀሳቀስ ንብረትን ባለቤትነት ለማስተላለፍ ከሌሎች ውሎች የበለጠ ጥንቃቄና ጥበቃ ስለሚሻ አንድ የማይንቀሳቀስ ንብረት የሸያጭ ውልን የአፃፃፍ ፎርም በሚመለከት ገዢ ድንጋጌ መሆን ያለበት የተለየና ጥብቅ መስፈረት የሚያስቀምጠው የፍብሀቁ ነው የመቁ ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አቶ ፍስሐ ወርቅነህ አቶ አብዱልቃድር መሃመድ አቶ መስፍን ዕቁበዮናስ ወሪት ሂሩት መለሰ አመልካች ወሮ ጐርፌ ገሕይወት መልስ ሰጪ ወሮ አበራሽ ዱባርጌ ቬርጽ በዚህ መዝገብ የቀረበው ክርክር የማይንቀሳቀስ ሀብት ቤት ሽያጭን የሚመለከት ነው ለክርክሩ ምክንያት የሆነው ጉዳይ የተጀመረው በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የአሁን አመልካች አቅርበውት በነበረው ከወራሽነት ጋር የተያያዘ የንብረት ክፍፍል ክስ ነው አመልካች አባታቸው አጋዝ ገሕይወት ወልደየስ ከአንደኛዋ መልስ ሰጪ ጋር በጋብቻ አብረው ሲኖሩ ያፈሩትና በወረዳ ቀበሌ የሚገኝና ቁጥሩ የሆነ ቤት የጋራ መሆኑን በመግለጽ የሟቹን የአባታቸውን ድርሻ ያካፍሉኝ የሚል ክስ ለፍርድ ቤት አቀረቡ ፍርድ ቤቱም ተጠቃሹ ቤት የጋራ ነው በማለት አመልካች በቤቱ ላይ ግማሽ ባለድርሻ ናቸው በማለት ውሳኔ ሰጠ ከዚህ በኋላ የአሁኑ ኛ መልስ ሰጪ አቶ ጌታቸው ነጋ ፍርድ ቤቱ የሰጠው ይኸው ውሳኔ የኔን ይዞታ የሚያጠቃልል በመሆኑ ውሳኔው ይለወጥልኝ በማለት በፍትሐ ብሔር ሥነ ሥርአት ሕግ ቁ መሠረት የመቃወም ማመልከቻ አቀረቡ ኛ መልስ ሰጪ ለዚህ ማመልከቻ መሠረት ያደረጉት በ ፈፀምኩ የሚሉት የሽያጭ ውል ነው ኛ መልስ ሰጪ ባቀረቡት ማመልከቻ ኛ መልስ ሰጪና ባለቤታቸው አጋዝ ገሕይወት ወልደየስ በ በተፃፈ የሽያጭ ውል አንድ ጅጾምር ቤትና ካሬ ሜትር ቦታ በብር አስራ ስድስት ሺህ አምስት መቶ ብር የሸጡላቸው መሆኑን በመግለጽ ፍርድ ቤቱ ቀደም ሲል የሰጠውን ውሳኔ አንዲለውጥ ጥያቄ አቅርበዋል የአሁን አመልካች ኛ መልስ ሰጪ ባቀረቡት መቃወሚያ ላይ መልስ እንዲያቀርቡ ተደርገው ኛ መልስ ሰጪ ገዛሁ የሚሉት ቤት የቤት ቁጥር ካልተገለፀና ደብተር ከሌለው ገዝቻለሁ ሊሉ እንደማይችሉ ክርክር በተነሳበት ቤት ላይ በ ዓም ጅምር ቤት ያልነበረ መሆኑን ሟች ውሉ በተፈፀመበት ወቅት በእድሜ የገፉና ሕመምተኛ ስለነበሩ ውሉ ተቀባይነት እንደሌለው ተፈረመ በተባለው ውል ላይ ያለው የጣት ፊርማ የሟች አለመሆኑን የፍርድ አፈጻጸም መምሪያ መፃንዲስ በ ክርክር የተነሳበትን ቤት ማህደር በማስቀረብ የኛ መልስ ሰጪ መሆኑን የሚያመለክት ሰነድ አለማግኘቱን መግለጹን በመዘርዘር ውሉ ተቀባይነት የለውም ሲሉ ተከራክረዋል የአሁንዋ አንደኛ መልስ ሰጪ በሌላ በኩል ከባለቤታቸው ጋር በመሆን ውሳኔ ያረፈበትን ቤት በከፊል ለአሁን ኛ መልስ ሰጪ ሸጠው በውሉ መሠረት ለኛ መልስ ሰጪ ያስረከቡ መሆናቸውን በመግለጽ ወደ ክርክሩ ቢገቡ ተቃውሞ እንደሌላቸው ገልጸዋል አቶ ጌታቸው ነጋ ጉዳዩ የቀረበለት ፍርድ ቤት በኛ መልስ ሰጪ በቀረበው የሽያጭ ውል ላይ ያለው ፊርማ የሟች የአጋዝ ገሕይወት መሆን አለመሆኑን ለማጣራት ጉዳዩን ለፖሊስ የቴክኒክ ምርመራ ከላከ በኋላ ተመርማሪው የጣት ፊርማ በውስጡ በቂ ዝርዝር ማስረጃ የለውም በማለት ለመለየት መቸገሩን እንደገለፀለት በፍርዱ መዝግቧል ይህ ሪፖርት ከቀረበለት በኋላ በግራ ቀኙ የቀረቡትን ምስክሮች ሠምቶ በኛ መልስ ሰጪ የቀረበው የሽያጭ ውል ተቀባይነት ያለው ነው በማለት ቀደም ሲል የሰጠውን ውሳኔ በከፊል አሻሽሏል የአሁን አመልካች በዚሁ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ ቢያቀርቡም ፍርድ ቤቱ ይግባኙን ውድቅ አድርጉጐታል የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህን ውሳኔ ለማስለወጥ ነው የአሁን አመልካች ባቀረቡት የሰበር አቤቱታ የስር ፍርድ ቤት የሽያጭ ውሉ ይፀናል ሲል የሰጠው ውሳኔ እንዲሻርላቸው ጠይቀዋል መልስ ሰጪዎች የአመልካች የሰበር አቤቱታ እንዲደርሳቸው ከተደረገ በላ በዚህ ችሎት ፊት የቃል ክርክር ተካሂዷል በዚህ በቀረበልን ጉዳይ መፍትፄ የሚፈልገው ዋነኛ ጥያቄ የማይንቀሳቀስ ሀብት ሽያጭ ሊከተለው የሚገባው የውል አጻጻፍ ፎርም ምን ዓይነት ነው የሚለው ነው በዚህም መሠረት ይህ ችሎት የቤት ሽያጭን በሚመለከት በኢትዮጵያ ሕግ ማዕቀፍ አግባብነት ያላቸውን ድንጋጌዎች ዳስሷል የማይንቀሳቀስ ሀብትን የሚመለከቱ የአጻጻፍ ፎርም ድንጋጌዎች በፍትሐብሔር ሕጉ የተለያዩ ክፍሎች የሚገኙ በመሆናቸው የነዚህን ድንጋጌዎች ግንኙነትና ልዩነትም ተመልክቷል ለዚህ ሰበር አቤቱታ መነሻ የሆነው ውሳኔ የተሰጠው የቤት ሽያጭ ውል በጽሑፍ መሆኑን በቂ ነው ከሚል አጠቃላይ መንደርደሪያ የተነሳ መሆኑ ከውሳኔው አጠቃላይ ይዘት ለመገንዘብ ችለናል ጉዳዩ የቀረበለት የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ውሉ በእርግጥ ተፈጽሟል ወይስ አልተፈጸመም የሚለውን ጥያቄ ለማጣራት ማስረጃ እንዲቀርብ ከማድረጉ በስተቀር ውሉ በአርግጥ ሕጉ የሚጠይቀውን መስፈርት አሟልቷል ወይስ አላሟላም የሚለውን የሕግ ነጥብ አልተመለከተም በመሆኑም ፍርድ ቤቱ የቤቱን ሽያጭ በሚመለከት በሁለቱ ወገኖች መካከል መስማማት ነበር ወይስ አልነበረም የሚለውን የፍሬ ነገር ጉዳይ ከማጣራት አልፎ በመካከላቸው መስማማት አለ እንኳን ቢባል ሕጉ የሚፈቅደውን ሥርአት ተከትሎ የተፈጸመ ውል ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ዋነኛ ነጥብ አልተመለከተም ይህ የሰበር ችሎት ለፍርድ ቤቱ ቀርቦ የነበረውን የጣልቃ ገብነት ጥያቄ ለማስተናገድ ጣልቃ ልግባ ብሎ የጠየቀው ኛ መልስ ሰጪ በሕግ የሚፀና የሽያጭ ውል ነበረው ወይስ አልነበረውም የሚለው የሕግ ነጥብ ይበልጥ አግባብነት የነበረው መሆኑን ተገንዝቧል ይህን የሕግ ነጥብ ለመፍታት ደግሞ ውሉ ላይ የነበሩ ምስክሮችን አስቀርቦ ከመስማት ይልቅ ሕጉ የሚያስቀምጠው መስፈርት መሟላት አለመሟላቱን ማጣራት ትክክለኛው አካሄድ ነው በመሆኑም ፍርድ ቤቱ በኛ መልስ ሰጪ በአንድ በኩል በኛ መልስ ሰጪ እና በሟቹ ባለቤታቸው በሌላ በኩል ተፈፀመ የተባለውን የቤት ሽያጭ ውል ሕልውና ለማረጋገጥ ምስክሮችን ከመስማቱ በፊት የቀረበውን ሰነድ ሕጋዊ ጠቀሜታ መመርመር ነበረበት በዚህ ረገድ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የተከተለው አሰራር ትክክለኛ አልነበረም የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በኛ መልስ ሰጪ የቀረበውን መቃወሚያ መሠረት በማድረግ ቀድሞ የሰጠውን የአመልካች የወራሽነት ጥያቄ ያሻሻለው ህዳር ቀን ዓም ተፈፀመ የተባለው የቤት ሽያጭ ውል የሚፀና ነው በማለት ነው በመሆኑም ከዚህ ቀጥሎ የቤት ሽያጭ ውል የሚፀናውምን ምን መስፈርት አሟልቶ ሲገኝ ነው የሚለውን ጥያቄ አንመለከታለን ለመቃወሚያው መሠረት የሆነው የቤት ሽያጭ ውል በመሆኑ በቅድሚያ የፍትሐ ብሔር ሕጉ የቤትን የሽያጭ ውል በማስመልከት ያሰፈረውን ድንጋጌ እንመለከታለን ቀጥሎ ደግሞ በሽያጭ ህጉ ያለው መስፈርት ከአጠቃላይ የውል ሕግ ካለው መስፈርት ጋር ያለውን ግንኙነት እአንመለከታለን የቤት ሽያጭን አስመልክቶ የሚቀርቡ ክርክሮችን በአግባቡ ለማስተናገድ አግባብነት ያላቸውን የሕጉ ድንጋጌዎች እንደነገሩ ሁኔታ የአማርኛም የአንግሊዝኛም ትርጉም እንጠቅሳለን የማይንቀሳቀስ ሀብት ሽያጭን በሚመለከተው የፍትሐብሔር ሕግ ክፍል የሚገኙት አንቀጽ እና አንቀጽ እንደሚከተለው ይደነግጋሉ የውሱ ርም የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል በጽሑፍ ሳይደረግ የቀረ እንደሆነ ፈራሽ ነው ቧ ዐር ርዐቧርፎዉቧርቲ ል ርርክ ኳ ከሃከ ከ ከ ዐ ሸፀርቪ ሺ በበ ክበበ በዷ በማገቅጳቀፍስ ገብዷኗት መዝገብ ስበ ከጓፍ ያንድ የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል ንብረቱ ባለበት አገር በሚገኘው በማይንቀሳቀስ ሀብት መዝገብ ካልተፃፈ በቀር በሦስተኛ ወገኖች ዘንድ ውጤትን ሊያስገኝ አይችልም ሷ ርዷ ዐ ጊቧቧሃጴከ ዕዐርርቲሃ ፐከ ዐ በሃከ ከ ከ ር ከከ ህ ህከ ከ ከኸ ኮደበ ክከ ኮደኗ በህ ህዐሃ ከ ዐር ሆከር ሂከ ከ ከድንጋጌዎቹ ይዘት ለመገንዘብ እንደሚቻለው አንቀፅ በተዋዋዮቹ መካከል በሕግ የሚፀና ውል እንዲኖር መሟላት የሚገባውን መስፈርት የሚመለከት ሲሆን አንቀፅ በሌላ በኩል ይኸው ውል ሦስተኛ ወገኖችን በሚመለከት ውጤት እንዲኖረው መሟላት ያለበትን መስፈርት የሚመለከት ነው በአንቀፅ መሰረት የሚፀና ውል አለ ለማለት በሻጩና በገዢው መካከል የጽሑፍ ውል መኖሩ በቂ ነው ይህ መስፈርት ከውል ሕግ አጠቃላይ ድንጋጌዎች ጋር ተያይዞ ሲታይ በሻጭና በገዢ መካከል የተከናወነው የሽያጭ ውል በጽሑፍ እንዲሆንና ግዴታ ያለባቸው ተዋዋዮች እንዲፈርሙበትና ሁለት ምስክሮች እንዲያረጋግጡት የሚጠይቅ ነው አንቀጽ በተዋዋይ ወገኖች መካከል የፀና ውል እንዲኖር የዚሁ መስፈርት መሟላት አስፈላጊነት እንደተበጠቀ ሆኖ አንቀጽ ኛ ወገኖች ላይ ውጤት እንዲኖረው ለማድረግ ተጨማሪ የምዝገባ ሥርአት መከናወን እንዳለበት ያስገነዝባል ይህ የምዝገባ ሂደት መከናወን ያለበት ንብረቱ በሚገኝበት የማይንቀሳቀስ ሀብት መዝገብ መሆኑንም ድንጋጌው ይገልጻል የማይንቀሳቀስ ሀብት ሽያጭን በሚመለከተው የፍትሐብሔር ሕጉ ክፍል ያለው የውል አፃፃፍ ፎርምን እና ምዝገባን የሚመለከት መሰረታዊ የሕግ ማዕቀፍ ከላይ የተመለከተውን የሚመስል ሲሆን በውል ሕግ በጠቅላላ የሚገኘው መስፈርት ግን ከዚህ የተለየ ነው አግባብነት ያለው የሕጉ አንቀጽ ድንጋጌ የሚከተለው ይዘት ያለው ነው የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን የሚመለከቱ ውሎች የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን ባለቤትነት ወይም ባንድ በማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ የአላባ ጥቅም መብት ወይም የመያዣ መብት ወይም የሌላ አገልግሎት መብት ለማቋቋም ወይም ለማስተላለፍ የሚደረጉት ውሎች ሁሉ በጽሑፍና በሚገባ አኳቷን በፍርድ ቤት መዝገብ ወይም ውል ለማዋዋል ሥልጣን በተሰጠው ፊት መሆን አለባቸው እንዲሁም የማይንቀሳቀስ ንብረትን የሚመለከቱ የክፍያ ወይም የማዛወር ስምምነቶች ሁሉ በጽሑፍና በሚገባ አኳኋን በፍርድ ቤት መዝገብ ወይም ውል ለማዋዋል ሥልጣን በተሰጠው ፊት መሆን አለባቸው ክርዉር ሃከ ለ ርዐበክር ርጄበ ዐ ጸበ ከ ዐክጠፀከ ዐፐ ከ ዥቤከን በአበ። የዚሁ ውሣኔ ግልባጭ ለሁለቱም ፍርድ ቤቶች ይላክ ወጪና ኪሣራ መልስ ሰጪ ለአመልካቹ ብር አምስት መቶ ብር ይክፈል የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ያስከፍል የሰበር መዝገብ መጋቢት ቀን ዳኞች አቶ መንበረ ፀሐይ ታደሰ አቶ ፍስሀ ወርቅነህ አቶ አብዱልቃደር መሐመድ አቶ አሰግድ ጋሻው አቶ ተሻገር ገስላሴ አመልካች የወሮ አመለወርቅ ገለቴ ወራሾች መሰጪዎች እነ አቶ ቢሻው አሻሜ ውረጓ ደጋራ ሃታ ያፄ ፍፍጳ ያሪታ ይዖፆታ መያታ ይጎሳዎሯ ዷዴ የፌዴራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት ለውርስ ክፍፍል ክርክር የቀረበበት ቤት የጋራ ነው ሆኖም የቦታ ይዞታው የግል ነው ሲል የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ በማጽናቱ የቀረበ አቤቱታ ነው ውሣኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የፌዴራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት የሰጡት ውሣኔ ተሽሯራሯል አከራካሪ የሆነው ቤት የግልም ሆነ የጋራ ቤቱ ያረፈበት ቦታ የመንግሥት በመሆኑ ከቤቱ ተነጥሎ እንዲገመትና አስፈላጊም ከሆነ እንዲሸጥ የሚያደርግ ውሣኔ መሬት የመንግሥት ለማድረግ የወጣውን ህግ የሚፃረር ነው ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ተከራካሪዎች በስር ፍርድ ቤት ክርክር ያላደረገበትን መሠረት አድርጎ መወሰን አይችልም የሰበር መዝ መጋቢት ዐ ቀ ዳኞች አቶ መንበረ ፀሐይ ታደሰ አቶ ፍስሀ ወርቅነህ አቶ አብዱልቃደር መሐመድ አቶ አሰግድ ጋሻው አቶ ተሻገር ገስላሴ አመልካች የወሮ አመለወርቅ ገለቴ ወራሾች ወኪል ቀርባለች መልስ ስጪ ኛ አቶ ቢሻው አሻሜ ቀረቡ ኛ አቶ አዳነ አሻሜ ኛ አቶ ማነው አሻሜ ወሮ እመቤት አሻሜ በዘህ መዝገብ የቀረበልንን ጉዳይ መርምረን ቀጥሎ ያለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ በዚህ መዝገብ የቀረበው ጉዳይ ቤትን አስመልክቶ የቀረበ የክፍፍል ጥያቄን የሚመለከት ነው የአሁን መልስ ሰጪዎች መጀመሪያ ያቀረቡት ክስ የአውራሻችን የግል ቤት በስር ተከሣሾች በአሁን አመልከቾች እጅ ስለሚገኝ ድርሻችን ብር ጄቓጁጀዐ አንድ መቶ አስራ አንድ ሺህ አንድ መቶ አስራ አንድ ብር ከዜሮ ስምንት ሣንቲም እንዲሰጠን በማለት ክስ አቀረቡ ጉዳዩ የቀረበለት ፍርድ ቤት የአሁን መልስ ሰጪዎች ቤቱ የጋራ መሆኑን የሚያሳይ ማስረጃ ስላቀረቡ ቤቱ የግል ሳይሆን የጋራ ነው በማለት ወሰነ ፍርድ ቤቱ ቤቱ የጋራ ነው የሚል መደምደሚያ ላይ የደረሰው ጥያቄ የቀረበበት ቤት ጋብቻ ከተመሰረ በኋላ እንደአዲስ ተሰርቷል በማለት ነው ይኸው ፍርድ ቤት ቤቱ የጋራ መሆኑን ካረጋገጠ በኋላ ቤቱ የተሰራበት ቦታ ግን የግል ነው በማለት ከየቦታው ግምትና የቤቱ ግምት ለየብቻ በባለሙያ በፍርድ አፈፃፀም ተገምቶ ተከሣሾች የቤቱን ግምት ብቻ ግማሹን ለተከሣሽ ሰጥተው ከተከሣሽ እንዲረከቡ ይህ ካልተቻለ ተከሣሽ የቦታውን ግምት እና የቤቱን ግምት ግማሽ ለከሣሾች ሰጥተው ቤቱን እንዲያስቀሩ ይህ ካልሆነ ቤቱና ቦታው በሐራጅ ተሽጦ የቦታው ግምት በውሉ የቤቱ ግምት ግማሽ ለከሣሾች እንዲከፍል እና የቀረው የቤቱ ግምት ለተከሣሽ እንዲከፍል ታዚል በማለት ሐምሌ ቀን ዓም በዋለው ችሉት ወሰነ ወኪላቸው ቀርበዋል ይህን ወሣኔ በመቃወም ለከፍተኛው ፍርድ ቤት ይግባኝ በአሁን አመልካቾች ቢቀርብም የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ጉዳዩ በፍሥሥሕቁ መሠረት ዘግቶታል የሰበር አቤቱታ የቀረበው የፌዴራል መጀመሪያና ከፍተኛ ፍቤት የሰጡት ወሣኔ የሕግ ስህተት ካለበት ይታረምልን በማለት ነው የተገለፁት ዋና ዋና ቅሬታዎች ቤቱን በሚመለከት እንጂ ቤቱ የተሰራበትን ቦታ በሚመለከት ለፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የቀረበ አቤቱታም ሆነ በፍርድ ቤቱ የተደረገ ክርክር አልነበረም ክርክር ባልተደረገበት ጉዳይ ፍርድ ቤቱ ውሣኔ መስጠቱ ሥርዓቱን የተከተለ ሂደት አይደለም ቦታው የግል ነው በማለት የተሰጠው ውሣኔ የከተማ ቦታና ትርፍ ቤትን የመንግስት ያደረገውን አዋጅ እና የሕገ መንግስቱን ድንጋጌዎች የሚጥስ ነው ፍርድ ቤቱ ያስቀመጠው የክፍፍል ቀመር ተጠሪዎች ከጠየቁት ውጪ የተደረገ ነው የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አዋጅ ቁ ድንጋጌዎችም ያገናዘበ አይደለም የሚል ነው መልስ ሰጪዎች አመልካቾች ላቀረቡት አቤቱታ ሰኔ ቀን የተፃፈ መልስ አቅርበዋል በመልሳቸው ላይም ጊ አዋጅ ቁጥር አንቀፅ አዋጁ ከመፅናቱ በፊት የከተማ ቦታ ያለው ቤተሰብ ወይም ግለሰብ ሌላ የመኖሪያ ቤት ከሌለው በአንቀፅ በተመለከተው የይዞታ መጠን በቦታው ላይ የይዞታ መብት ይኖረዋል ስለሚል የቀረበው የአመልካች ቅሬታ የሕግ መሠረት የለውም አመልካች የከተማ ቦታ የመንግስት ብቻ ነው ቢሉም ይህን የሚደግፍ አንቀፅ አልጠቀሱም የስር ፍቤቶች የሰጡዋቸው ውሣኔዎች የቤተሰብ ሕግን ድንጋጌዎች የሚፃረሩ አይደሉም የቤቱ ግምት የተሰላው ፍርድ ቤቱ በሰጠው ትዕዛዝ መሰረት የቀረበውን የ ዐዐዐ ብርሁለት መቶ ሰባ አምስት ሺ ብር ግምት በመንተራስ በመሆኑ የቀረበው አቤቱታ ተቀባይነት የለውም በማለት ተከራክረዋል ይህ ችሎት በግራ ቀኙ ያለው ክርክር ዋነኛ ነጥብ ክርክር ያስነሣው ቤትና ቤቱ የተሰራበት ቦታ ለየብቻ በመመልከት ቤቱ የጋራ ነው ቦታው ግን የግል ነው በማለት የተሰጠው ውሣኔ የሕግ መስረት ያለው ነው ወይም አይደለም የሚለው ነው በመሰረቱ ከማህደሩና ተያይዘው ከቀረቡት ሰነዶች ለመገን። የሚለውን ከተጓዳኝ ሌሎች ነጥቦች ጋር መመልከት ያስፈጋል የከፍተኛው ፍርድ ቤት መዝገብ አስቀርበን እንተመለከትነው የአዲስ አበባ ሥራና ከተማ ልማት ቢሮ ሐምሌ ቀን ዓም ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በላከው ደብዳቤ ስሙ በአሁን አመልካች የተዛወረ ባይሆንም አመልካችና አቶ ቦጋለ ቲጋ የሸያጭ ውል መፈጸማቸው ይኸው ውል በውልና ማስረጃ የተመዘገበ መሆኑ ይኸው ውል ቤቱን በሚመለከት ማኀደር ውስጥ መያዙን ገልዷጺል አግባብነት ያለው የደብዳቤው ክፍል ፍቤቱ በሰጠው ትእዛዝ መሠረት በመሥሪያ ቤታችን የሚገኘውን የአቶ ቦጋለ ቲጋ ማገደር አውጥተን አንዳየነው በወረዳ ቀበሌ የቤት ቁጥር በግለሰቡ ስም የተመዘገበ ሲሆን ግለሰቡ ከላይ በተጠቀሰው ወረዳና ቀበሌ የሚገኘውን መኖሪያ ቤት ግንቦት ቀን በውልና ማስረጃ ምዝገባ መምሪያ ባደረጉት ውል ለአቶ ከበደ አርጋው ሸጠው ውሉ በማኀደሩ ውስጥ ተያይዞ የሚገኝ እና የስም ዝውውሩ ያልተፈፀመ መሆኑን ለተከበረው ፍቤት እየገለጽን ፍቤቱ በሰጠው ትአዛዝ መሠረት ይዞታውን በነበረበት ሁኔታ በማስከበሪያ መዝገብ ላይ መዝግበን ያገድን መሆኑን እንገልፃለን የሚል ነው ከዚህ ደብዳቤ ይዘት ለመገንዘብ እንደሚቻለው የአሁን አመልካች የሽያጭ ውሉን አዋዋይ ፊት ከመፈፀም ባሻገር የሽያጭ ውሉ በወቅቱ ለሚመለከተው አካል አቅርበው ከማኀደሩ ጋር እንዲያያዝ አድርገዋል የሽያጭ ውሉ ከማኀደሩ ጋር የተያያዘው መቼ እንደሆነ በደብዳቤው ላይ ባይገለጽም ፍቤት የእግድ ትእዛዝ ከመስጠቱ በፊት መያያዙ ግን ከደብዳቤ ይዘት መገንዘብ ይሻላል ውሉ በውልና ማስረጃ ፊት ቀርቦ የተፈፀመውም ግንቦት ቀን ዓም መሆኑም ከዚሁ ደብዳቤ ይዘት መገንዘብ የሚቻል ነው ያም ሆኖ ጉዳዩ የቀረበለት መስሪያ ቤት የስም ዝውውሩን በአመልካች ስም አላደረገም በዚህም ምክንያት ደብዳቤው በተፃፈበት በሐምሌ ቀን ዓም የቤቱ ስም የተመዘገበው በሻጩ በአቶ ቦጋለ ቲጋ እንጂ በአሁኑ አመልካች አይደለም የከፍተኛውም ፍርድ ቤት ለውሣኔው መሠረት ያደረገው ማኀደሩ ውስጥ የሚገኘውን አጠቃላይ ይዞታ ሳይሆን ቤቱ ትአዛዙ በተሰጠበት ወቅት በማን ስም ነበር የሚለውን ነጥብ ብቻ ነው ፍርድ ቤቱ የጠቀሰው የፍትሐብርሄፄር ሕግ ቁ ያንድ የማይንቀሣቀስ ንብረት ሽያጭ ውል ንብረቱ ባለበት አገር በሚገኘው በማይንቀሣቀስ ሀብት መዝገብ ካልተፃፈ በቀር በሦስተኛ ወገኖች ዘንድ ውጤትን ሊያስገኝ አይችልም በማለት ይደነግጋል በመሠረቱ ይህ ድንጋጌ የሚጠይቀው የሸያጭ ውሉ በመዝገብ ውስጥ መፃፍ እንዳለበት ነው ስለዚህ የሦስተኛ ወገኖችን በሚመለከት ተዋዋዮቹ ጥበቃ የሚያገኙት ውሉ በመዝገቡ ከተፃፈበት ቀን ጀምሮ ነው ውሉ በመዝገብ በተፃፈበት ቀንና ስሙ ወደገዢው በተዛወረበት ቀን ልዩነት ሊያሰጥም እንደሚችል መገመት ይቻላል የስም ዝውውር ውሉን ከማቅረብ በተጨማሪ ሌሎች ጉዳዮችን ሟሟላት የሚጠይቅ በመሆኑ ውሉ በቀረበበትና በተፃፈበት ቀን ላይጠይቁት ይችላል ውሉ በመዝገቡ እስከተፃፈ ድረስ ግን ሦስተኛ ወገኖች የስሙን አለመዛወር መሠረት በማድረግ ሊከራከሩ እንዲችሉ ይህ ድንጋጌ አይፈቅድላቸውም የሕጉ መሠረታዊ ዓላማ ሦስተኛ ወገኖች የማይነቀሣቀሰው ሀብት በማስመልከት የተፈፀሙ ሕጋውያን ተግባራት እንዲውቁ ማስቻል ነው ይህ ዓላማ የሽያጭ ውሉ በመዝገቡ ውስጥ እንዲፃፍ በማድረግ ማሳካት ይችላል ከሚል መንደርደሪያ የተነሣው የፍትሐብሔር ሕጉ የሸያጭ ውሉ በሦስተኛ ወገን ላይ ውጤት እንዲኖረው በተዋዋዮቹ ላይ ውላቸውን በመዝገቡ እንዲፃፍ ከማድረግ የዘለለ ግዴታ አይጥልባቸውም ውሉ በሦስተኛ ወገኖች ላይ ውጤት እንዲኖረው ከውሉ መመዝገብ በተጨማሪ የማይንቀሣቀሰው ንብረት ሀብትነት በገዢው ስም መዛወር አለበት የሚል ድንጋጌ የለውም በመሆኑም የሥር ፍርድ ቤት የአሁን አመልካች የፈፀመው የሸያጭ ውል በሦስተኛው ወገን ላይ ውጤት ይኖረዋል ወይም አየኖረውም ለማለት ማጣራት የነበረበት ውሉ በማይንቀሣቀስ ንብረት መዝገብ ውስጥ ፏ መፃፍ አለመፃፉን እንጂ ስሙ በአመልካች መዛወር አለመዛወሩን መሆን አልነበረበትም ከላይ እንደተገለፀው ጉዳዩ የሚመለከተው የአዲስ አበባ ሥራና ከተማ ልማት ቢሮ በአመልካችና በአቶ ቦጋለ ቲጋ ተጠቃሹን ቤት በማስመልከት የተፈፀመው ውል በማህደሩ ውስጥ መያያዙን ለፍርድ ቤቱ አስታውቋል ሽያጭ በመዝገብ ውስጥ መፃፍ ማለት በሚመለከተው ማህደር ውስጥ ውሉን ማያያዝ የሚያጠቃልል መሆኑ ከፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር እና ድንጋጌዎች መገንዘብ ይቻላል ከፍትሐብሔር ሕግ ያሉት የፍትሐብሔር ሕጉ ድንጋጌዎች እንደሚያመለክቱት ምዝገባ የሚከናወነው መዝጋቢው አካል የሚያቀርበውን ፎርም በመጠቀም አስፈላጊ ዝርዝር ጉዳዮችን ማህደሩ ውስጥ አንዲካተት በማድረግ ነው አሁን በያዝነው ጉዳይ አመልካች እነዚህ ፎርሞች በሚመለከተው አካል ቀርበውለት አለመሙላቱን የሚገልጽ ነገር ለፍርድ ቤቱ አልቀረበም ይልቁንም የሸያጩን ዝርዝር የሚያመለክት የሽያጭ ውል ለሚመለከተው አካል አቅርቦና ተቀባይነት አግኝቶ ከማህደሩ ጋር ለማያያዙ ተገልፆአል ይህ መሆኑ ሲረዳ ፍሃቤቱ ባንክ እንደሸጥለት ጥያቄ ያቀረበበት ቤት የአሁን አመልካች መሆኑን በመገንዘብ የአግድ ጥያቄው ውድቅ ማድረግ ነበረበት በወቅቱ አግዱን ቢሰጥ አንኳን አመልካቹ እግዱ ይነሣልኝ ብሎ ሲጠይቅ ጥያቄውን ተቀብሎ የሰጠው አግድ ማንሣት ነበረበት የአመልካችና የአቶ ቦጋለን የሸያጭ ውል በሚመለከት መልስ ሰጪ ባንክ ሦስተኛ ወገን ነው ስለዚህ የሸያጭ ውሉ በፍትሐብሔር ሕጉ አንቀጽ አባባል በማይንቀሣቀስ ሀብት መዝገብ ሲፃፍ በባንኩ ላይ ውጤት ይኖረዋል ፍርድ ቤቱ ቤቱ አሁንም በአቶ ቦጋለ ቲጋ ስም የሚገኝ ነው በማለት የሰጠው የፍርድ ትአዛዝ የዚህን ሕግ ግልጽ ድንጋጌ የሚጥስ የአንድ ሰው ሀብት ለሌላ ሰው አዳ ማስፈጸሚያ አንዲውል የሚያደርግ በመሆኑ ትክክል አይደለም ውሣኔ ፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመዝገብ ቁጥር ሰኔ ቀን ዓም በወረዳ ቀበሌ በቤት ቁጥር የሰጠው የእግድ ትእዛዝ ተነስቷል ከላይ የተጠቀሰው ቤት አመልካች የገዙትና በማይንቀሣቀስ ሀብት ሽያጭ ውሉ እንዲመዘገብ ያደረጉ በመሆኑ በመልስ ሰጪ እና በአቶ ቦጋለ ቲጋ መካከል ለነበረው የአፈፃፀም ክስ ማስፈፀሚያ ሊሆኑ አይገባም ከላይ በተራ ቁጥር የተጠቀሰውን በሚመለከት የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመዝገብ ቁጥር የተሰጠው ትእዛዝ ተሻሽሏል መዝገቡ ስለተወሰነ ከከፍተኛ ፍቤት የመጣው መዝገብ ይመለስ የሰበር መቁ ዐ ሚያዝያ ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አቶ አሠግድ ጋሻው አቶ መስፍን እቁበዮናስ ወት ሒሩት መለሠ አቶ ተሻገር ገሥላሴ አመልካች የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ድርጅት ተጠሪ የአቶ ሰለሞን ወረደ ወራሽ ሕፃን አብይ ክብሩ ዖሃረሦ ረሃር ቆሷራይ ያሦወረፅዕ ረፖ ዕ ዖማፇረሃ መሥ ያህሠጩ ሪዎሯ ፖ ያዩህ የፌዴራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አመልካች ክርክር የተነሳበትን ቤት ለተጠሪ ሊለቅ ይገባል ሲል የሰጠውን ውሣኔ በማጽናቱ በተቃውሞ የቀረበ አቤቱታ ነው ውሣኔ የፌዴራል መጀመሪያና ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡት ውሣኔ ተሽሯል ለረጅም አመታት በመንግሥት እጅ የነበረ ቤትን በተመለከተ ባለቤት ነኝ የሚል ወገን ቤቱ በአዋጅ ቁ የተፈቀደለት መሆኑን ወይም ያለአግባብ ከአዋጅ ውጪ ተወስዶብኛል የሚል ከሆነም ለሚመለከተው አካል ጥያቄውን አቅርቦ ውሣኔ አግኝቶ ባለመብት ስለመሆኑ ማስረዳት አለበት አንድ ከሳሽ ለክሱ መነሻ በሆነው ነገር ወይም ክሱ በተመሰረተበት ዛብት ላይ ጥቅም ወይም መብት ያለው መሆኑን ካላረጋገጠ ክስ እንዲያቀርብ አይፈቀድለትም ሃ የሰበር መቁ ዐ ሚያዝያ ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አቶ አሠግድ ጋሻው አቶ መስፍን እቁበዮናስ ወት ሒሩት መለሠ አቶ ተሻገር ገሥላሴ አመልካች የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ድርጅት ነገረፈጅ አቶ አንበርብር አባይነህ ቀረቡ ተጠሪ የአቶ ሰለሞን ወረደ ወራሽ ሕፃን አብይ ክብሩ ሰለሞን የሟች ሚስትና ሞግዚት ወሮ መሠረት ከበደ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ለክርክሩ ምክንያት የሆነው ጉዳይ የጀመረው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ነው የአሁኑ ተጠሪ አውራሽ አቶ ሰለሞን ወረደ በሥር ተከሣሽ ላይ ባቀረቡት ክስ ተከሣሹ በውርስ ያገኙትን ቤት በሕገወጥ መንገድ የያዙባቸው ስለሆነ እንዲለቀቅላቸው ጠይቀዋል ተከሣሹም ቤቱን ከአመልካች የተከራየላቸው አገር መከላከያ ሚር በመሆኑ ሊከሠሥ እንደማይገባ ተከራክረዋል ፍቤቱም አመልካቹና የአገር መከላከያ ሚር አንዲገቡ በማድረግ ግራ ቀኙን ካከራከረ በኋላ ተከሣሹንና የአገር መከላከያ ሚርን በነባ ከክሱ በማሰናበት ክርክር የተነሣበት ቤት የከሣሽ አባት ቤት መሆኑና ከሣሹም የሣቸው ወራሽ መሆኑ ስለተረጋገጠ አመልካች ቤቱን ለከሣሽ እንዲያስረክብና የ ወር ኪራይ ብር ዐዐዐ አስራ ሁለት ሺህ እንዲከፍል ወስኗል የፌከፍተኛ ፍቤትም ጉዳዩን በይግባኝ አይቶ መልስ ሰጪን ሣይጠራ መዝገቡን ዘግቷል የአሁኑ የሠበር አቤቱታም የቀረበው በዚህ ውሣኔ ላይ ነው የቅሬታ ነጥቡም ክርክር የተነሣበትን ቤት ባለቤትነት ለማሥረዳት የቀረበው ካርታና የቤት ስራ ፈቃድ ባለቤትነትን አያስረዳም በፍሕቁ መሠረት ከተገቢው የመንግሥት አካል የተሰጣቸው የባለቤትነት ምስክር ወረቀት አልቀረበም ከአቁ መሠረት ከታህሣሥ ጀምሮ የከተማ ቤት በንብረትነት የያዘ ግለሰብ ወይም ድርጅት መብቱ በሚኒስትሩ ካልፀደቀ በቀር ንብረትነቱ አይፀናለትም የሚል ነው ጦ ይ ወመ መ ይህ ችሎትም ቤቱ እንዲመለስም ሆነ ኪራይ እንዲከፈል የተሰጠውን ውሣኔ አግባብነት ለመመርመር አቤቱታው ለሰበር እንዲቀርብ አድርጓል ግራ ቀኙም ሃያ ክርክራቸውን በጽሁፍ አቅርበዋል ፍቤቱም በቃል ባደረገው ማጣራት ቤቱን ያስተዳድረው የነበረው የአሁኑ አመልካች እንደሆነና የሥር ከሣሽ ቤቱን የያዙት በ መሆኑን ተረድቷል መዝገቡንም እንደሚከተለው መርምሯል ከመዝገቡ የተጠሪው አውራሽ ክስ ያቀረቡት ከአባቴ በውርስ ያገኘሁትን ቤት የሥር ኛ ተከሣሽ ያላግባብ ስለያዙብኝ ይልቀቁልኝ ኪራዩንም ይክፈሉኝ የሚል ነው ከሥር ፍቤት ከተደረገው ክርክርና በዚህ ችሎትም በተደረገው ማጣራት ክርክር የተነሣበትን ቤት ኛ ተከሣሽ የያዙት በኪራይ መሆኑን ቤቱን ያከራየውም አመልካች መሆኑን ቤቱ በ በሥር ከሣሽ ከመያዙ በፊት ያስተዳድረው የነበረው አመልካች መሆኑን አሁንም ቤቱ በአመልካች የሚተዳደር መሆኑን ተገንዝበናል እንግዲህ ይህ ቤት ለረዥም አመታት በመንግሥት እጅ የነበረ ሲሆን የተጠሪ አውራሽ ቤቱ በአቁ የተፈቀደላቸው እና ባለንብረት በመሆናቸው ወይንም ደግሞ ያላግባብ ከአዋጅ ውጪ ተወስዶብኛል የሚሉም ከሆነ ለሚመለከተው አካል ጥያቄአቸውን አቅርበው ውሣኔ አግኝተው ባለመብት ስለመሆናቸው ያስረዱት ነገር የለም የተጠሪ አውራሽ ቤቱን በ መያዛቸውን ቢገልፁም በምን ሁኔታ እንደያዙት ያቀረቡት ነገር የለም ይህ ከሆነ ደግሞ ቤቱ እንዲመለስላቸው ክስ ሲያቀርቡ በቤቱ ላይ ያላቸውን መብት አላረጋገጡም በፍሥሥሕቁ አንድ ከሣሽ ለክሱ መነሻ በሆነው ነገር ወይም ክሱ በተመሠረተበት ሀብት ላይ ጥቅም ወይም መብት ያለው መሆኑን ካላረጋገጠ ክስ እንዲያቀርብ አይፈቀድለትም ባመሆኑም የሥር ፍቤቶች በሥር ከሣሹ አባት ስም የቀረበውን ካርታና የቤት ሥራ ፈቃድ መሠረት አድርገው ከሣሹ ክሱን ባቀረቡ ጊዜ በቤቱ ላይ የነበራቸውን መብት ሣያረጋግጥ ቤቱን እንዲረከቡና ኪራይ አንዲከፈላቸው በመወሰኑ የሕግ ሥህተት መፈፀሙን ተረድተናል ውሣኔ የፌመደረጃ ፍቤት በመቁ ሚያዚያ የሰጠው ውሣኔና የፌከፍተኛ ፍቤት በመቁ ዐዐሃ ታህሣሥ የሰጠው ትአዛዝ ተሽራል የተጠሪ አውራሽ ለክርክሩ ምክንያት በሆነው ቤት ላይ ክስ ለማቅረብ የሚያስችል መብት ያላቸው መሆኑን ስላላረጋገጡ ክሱ ተቀባይነት የለውም ወጪና ኪሣራ ይቻቻሉ ሃ የሰበር መዝገብ ቁ መጋቢት ቀን ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አቶ ፍስሐ ወርቅነህ አቶ አብዱልቃድር መሐመድ አቶ አሰግድ ጋሻው አቶ ተሻገር ገ ሥላሴ አመልካች ወር ድንቄ ተድላ ተጠሪዎች እነ አቶ አባተ ጫኔ ውረኃ ይረጋ ያህህጋ ሃዐዐዐ ፈዳጸም ሠጋያፖ ደኛው ፖጋቧ ምሥ መፍረፅሰ ጋሪምቻ ምታፖ ፅዕፈረፅዕ ያሰ ሀረሦ ዖሟወፅሰድሦ ይ ዖውሰ ፇ ድጋቋዎጮቻ ፅታቻ ዬታዎቻ ይ ሃፈፃሟ ፈያፖጋፇ ያሟፇጳፀሦ ሥኔታ ያፍጋህቹ ፊ ሃዐዐዐ ፀፖፖ ሃይሪ» የአማራ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አመልካች ያቀረቡትን የይርጋ ጥያቄ ውድቅ በማድረግ በፍሬ ጉዳዩ ላይ ውሣኔ በመስጠቱ የቀረበ አቤቱታ ነው ውሣኔ የአማራ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ ተሽሮ የጎንደር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ ፀንቷል በፍብህቁ ና ላይ የሰፈረው የይርጋ ጊዜ ተፈጻሚ የሚሆነው አንድ ወራሽ በሌላ በወራሽነት የውርስ ሀብት በያዘ ሰው ላይ ክስ ሲያቀርብ ነው ተከራካሪዎች የይርጋ ጥያቄ እስካቀረቡ ድረስ ጥያቄውን በትክክለኛው አንቀጽ መሰረት እንዲመራ ማድረጉ የፍርድ ቤት ዛላፊነት ነው ጋብቻ በአንደኛው ተገቢ ሞት ምክንያት በፈረሰ ጊዜ የጋራም ሆነ የግል ንብረት በምን ያህል ጊዜ ውስጥ መጠየቅ አንዳለበት ባይመለከትም በፍብህቁ መሠረት በቁ ላይ የተቀመጠው ይርጋ ተፈጻሚ ይሆናል የሰበር መዝገብ ቁ መጋቢት ቀን ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አቶ ፍስሐ ወርቅነህ አቶ አብዱልቃድር መሐመድ አቶ አሰግድ ጋሻው አቶ ተሻገር ገሥላሴ አመልካች ወሮ ድንቄ ተድላ ጠበቃ ማሞ ስበር ቀርበዋል መልስ ሰጪ አቶ አባተ ጫኔ ወኪሉ ቀርበዋል አቶ ፍስሀ መልካሙ ቀርበዋል በዚህ መዝገብ የቀረበው የሰበር ጉዳይ መርምረን ቀጥሉ የተመለከተውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ በዚህ መዝገብ የቀረበው ጉዳይ የውርስ ሕግን በርካታ ድንጋጌዎች የሚመለከት ሲሆን በዋናነነት በሰበር ፍርድ ቤት የቀረበን የይርጋ ጥያቄ የሚያስተናግድ ነው የአሁን መልስ ሰጪዎች በአመልካች ላይ ያቀረቡት ክስ አውራሻችን ደጃዝማች ጫኔ የመረጡ ከቀድሞው ንጉሴ ኃሥላሴ በስጦታ ያገኙትን የግል ቤት የሟች ሜስት የሆኑት የአሁን አመልካች የሌላቸውን የወራሽነት መብት አለኝ በማለት ቤትና ቦታው አለአግባብ በስማቸው እንዲዞር ጠይቀዋል በመሆኑም አመልካችዋ ያለአግባብ የያዙብንን የአውራሻችንን ቦታ ያስረክቡ የሚል ነበር የአሁን መልስ ሰጪዎች ያቀረቡት ክስ የቤቱን የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ለአሁን አመልካች በሕገወጥ መንገድ ሰጥቷል በማለት የጉንደር ከተማ ማዘጋጃ ቤትን ኛ ተከሣሽ በማድረግ ከሰዋል የአሁንዋ አመልካች ሟች ደጃዝማች ጫኔ የመረጡ የሞቱት በ ሲሆን ክስ የቀረበው በ ዓም በመሆኑ ጉዳዩ በይርጋ ይታገዳል በማለት የይርጋ ጥያቄ አነሱ በፍሬ ጉዳዩ ላይ ዝርዝር መልስም አቀረቡ በተነሣው የይርጋ ጥያቄ ላይ በየደረጃው ያሉ ፍርድ ቤቶች የተለያየ ውሣኔ ሰጡ ለዚህ የሰበር አቤቱታ ምክንያት የሆነው ውሣኔ የሰጠው የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍርድ ቤት የይርጋው ጥያቄ ውድቅ በማድረግ በፍሬ ጉዳዩ ላይ ውሣኔ ሰጥቷል የይርጋውን ጥያቄ ውድቅ ለማድረግ የሰጠው ምክንያት የፍትሐብሔር ሕግ ቁ በዚሁ ጉዳይ ላይ ተፈፃሚነት የለውም በማለት ነው። ይልቁንም ከፍተኛው ፍርድቤት የቀረበለትን ኑዛዜ በማስመልከት በርካታ ክርክሮች ቀርበውለት እያለ ኑዛዜው በሌላ ፍርድ ቤት የፀና ስለሆነ ክርክርቹን ለማየት አልችልም ማለቱ አግባብ አልነበረም ከፍተኛው ፍርድ ቤት የቀረበው ኑዛዜ የሟቹ አይደለም ኑዛዜው አፀደቀ የተባለው ፍቤት ጉዳዩን ለማየት ሥልጣን አልነበረውም በኑዛዜው የተጠቀሰው ምክንያት ከውርስ ለመነቀል የሚያበቃ አይደለም ኑዛዜ ነው የተባለው ሰነድ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ን የሚያሟላ አይደለም የሚሉ ክርክሮች ቢቀርቡበትም እነዚህ ነጥቦች መነሣት ይችሉ የነበረው ኑዛዜውን ባፀናው ፍቤት ቀርበው ቢሆን ነበረ በማለት አልፎላቸዋል ከላይ በተገለፀው ምክንያት ይህ የፍርድ ቤቱ አካሄድ ትክክል አይደለም ጠቅላይ ፍቤቱ ከፍተኛው ፍርድ ቤት በነዚህና በሌሉች በሥር ተከሣሽ በሚነሱ ነጥቦች ላይ የመሰለውን እንዲወስን መዝገቡን በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ቁጥር መሠረት መመለሱ አግባብ ነው ውሣኔ ፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ሰኔ ቀን በፍይግባኝ መዝገብ ቁጥር የሰጠው ውሣኔ ፀንቷል ይፃፍ ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ ያየራሣቸውን ይቻሉ የሰመቁ ሚያዚያ ቀን ዓም ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሠ አቶ ፍስሐ ወርቅነህ አቶ መስፍን ዕቁበዮናስ አቶ አሰግድ ጋሻው ወት ሂሩት መለሠ አመልካችፁ አቶ እንዳሻው በቀለ ተጠሪ እነ ወት አይናለም ያለው ውሪነ ሃሄ ያታጓሄ ፅሃፃፃፍ ሰረሳ ያቆፍህህሄ ፀ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፌዴራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት ሟች አቶ በቀለ ወልዴ የሰጡት ኑዛዜ ከተፃፈ በኋላ መነበቡን ስለማይገልጽ ፈራሽ ነው ብሎ የሰጠውን ውሣኔ በማፅናቱ በተቃውሞ የቀረበ አቤቱታ ነው ውሣኔ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ ተሽሯል የኑዛዜ ስነ ስርአት ጥብቅ መሆን ዋና አላማ ኑዛዜ የሟች ፍላጐት በትክክል የሚገልጽ መሆኑን ለማረጋገጥ ነው ሰነዶች ፎርማሊቲውን ያሟሉ እንደሆነ መመርመር የሚገባቸው ከዚህ አላማ አንፃር ነው የኑዛዜ እያንዳንዱ መስፈርት መሟላት መመዘን የሚገባው የኑዛዜውን አጠቃላይ ሁኔታ በመመልከትና ተናዛዥም ሆነ ምስክሮች እማኞች በኑዛዜው ባሰፈሩት ቃላትና ፃረጎች ሊሰጡ የሚችለውን ትርጉም ግምት ውስጥ በማስገባት ነው የሰመቁ ሚያዚያ ቀን ዓም ዳኞች መንበረፀሐይ ታደሠ ፍስሐ ወርቅነህ መስፍን ዕቁበዮናስ አሰግድ ጋሻው ሂሩት መለሠ አመልካች አቶ እንዳሻው በቀለ ጠበቃ አሰፋ ዝቅአርጋቸው ቀረቡ መልስ ሰጭ ወት አይናለም ያለው አልቀረበችም ወት የሺሀረግ ሺመልስ ቀርባለች ፍርድ በዚህ መዝገብ የቀረበልን ጉዳይ የነዛዜ አፃፃፍ ሥርዓትን የሚመለከት ነው ለዚሁ የሰበር አቤቱታ ምክንያት የሆነው የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ሟች አቶ በቀለ ወልዴ የሰጡት ኑዛዜ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር በሚያዘው መሠረት ኑዛዜው ከተፃፈ በኋላ መነበቡን ስለማይገልፅ ኑዛዜው ፈራሽ ብሎ በመወሰኑ ነው ነዛዜው ፈራሽ መሆን አለበት የሚለውን ጥያቄ ያቀረቡት የአሁን መልስ ሰጪዎች ናቸው ተቃውሞውን ያቀረቡት በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ቢሆንም የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ያቀረቡትን የኑዛዜ ይፍረስልን ተቃውሞ አልተቀበለውም ነበር ጉዳዩ በይግባኝ የቀረበለት የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤትም የቀረበለትን ይግባኝ ሳይቀበለው ቀርቷል የቀረበው የሰበር አቤቱታ ኑዛዜው የህጉን መስፈርት የሚያሟላ በመሆኑ ይፍረስ መባሉ ትክክል አይደለም የሚል ነው መልስ ሰጪዎች በቃል ክርክር የሰጡት መልስ ደግሞ ኑዛዜው ሕጉ የሚጠይቀውን መስፈርት እስካላሟላ ድረስ ፈራሽ ነው መባሉ አግባብ ነው የሚል ነው ይህ ችሎት አከራካሪ የሆነውን ኑዛዜ አቅርቦ ተመልክቷል ነዛዜው በህጉ መሠረት በአራት ምስክሮች የተፈረመ ነው ትናዛ ፈርመውበታል ይኸው ፊርማ በአርግጥ የተናዛዥ መሆኑም የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ በሰጠው ትዕዛዝ መሠረት በፖሊስ የቴክኒከ ምርመራ ተረጋግጧል ከዚህ በተጨማሪ የኑዛዜው የመጨረሻው ክፍል እኛም ከዚህ በላይ ስማችን የተጠቀሰው አማኞች ይህንን ኑዛዜ አቶ በቀለ ወልዴ በህይወትና በንፁህ አዕምሮ አያሉ እና በተስተካከለ የጤና አቋም ላይ እያሉ ሲናዘዙ ሰምተናል ይላል ከዚህ ቀጥሉ አኔም ከዚህ በላይ የተገለፀውን የኑዛዜውን ቃል ተፈጻሚ ይሆን ዘንድ በተለመደው ፊርማዬ አረጋግጣለሁ የሚል ዐረፍተ ነገርና ፊርማ ይገኝበታል የፍትሐብሔር ሕጉ ቁጥር ኑዛዜው በተናዛዝና በአራት ምስክሮች ፊት ካልተነበበ ዋጋ እንደማይኖረው ይደነግጋል ይህ ሥርዓት መፈፀሙ በነዛዜው ላይ መገለጽ እንዳለበትም ይደነግጋል የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ኑዛዜው ውድቅ ያደረገው ኑዛዜው ምስክሮች ሚቹ ቃላቸውን ሲሰጡ መስማታቸውን ቢገልጽም ኑዛዜው ከተፃፈ በኋላ መነበቡን የሚገልጽ ነገር የለውም በማለት ነው ሆኖም ከላይ ከተጠቀሰው የኑዛዜው ክፍል መገንዘብ እንደሚቻለው ምስክሮቹ ሟቹ ሲናዘዝ መስማታቸውን ይገልፃል ይህ የኑዛዜው አገላለጽ ሟቹ ሲናገሩ መስማታቸውን ብቻ ሳይሆን የኑዛዜው ይዘት ከንግግሩ ጋር የሚጣጣም መሆኑን ማረጋገጣቸው እንደሚገልጽ ሆኖ መወሰድ ይኖርበታል የኑዛዜው ሂደት ተከታትለው የሟች ንግግር ቃል ከኑዛዜው ይዘት ጋር ለማመሳከር እድል የነበራቸው እንደሆነ በመገመት ሲናዘዙ ሰምተናል የሚለው ቃል ኑዛዜው ሲፃፍ የነበረውን ሂደት በአጠቃላይ በሚገልጽ ሁኔታ መረዳት ያስፈልጋል በመሆኑም በዚህ ረገድ የከፍተኛው ፍቤት ከተፃፈ በኋላ ኑዛዜው መነበቡን አይገልጽም የሚለው መደምደምያ ከኑዛዜው ይዘት ጋር የሚጣጣም አይደለም ነዛዜ ጥብቅ የሆነ ሥርዓት እንዲከተል የሚፈለግ መሆኑ ከፍትሐብሔር ሕጉ ቁጥር መገንዘብ የሚቻል ቢሆንም የእያንዳንዱ መስፈርት መሟላት መመዘን የሚገባው ግን የኑዛዜውን አጠቃላይ ሁኔታ በመመልከትም ጭምርና ተናዛዥም ሆነ ምስክሮች አማኞች በኑዛዜው ባሰፈሩት ቃላትና ሀረጐች ሊሰጡ የሚችለውንም ትርጉም ግምት ውስጥ በማስገባት ነው የኑዛዜ ሥነ ሥርዓት ጥብቅ መሆን ዋና አላማ ኑዛዜ የሟች ፍላጐት በትክክል የሚገልጽ መሆኑን ለማረጋገጥ ነው ሰነዶች ፎርማሊቲው ያሟሉ እንደሆነ መመርመር የሚገባቸውም ከዚሁ አንፃር ነው አሁን በያዝነው ጉዳይ ምስክሮች ኑዛዜው ሟቹ በትክክለኛ አእምሮ እያሉ ሲሰጡ መስማታቸውን ገልፀዋል የኑዛዜ መሰጠት ሥርዓት ተናዛዥ ሲናገር ማድመጥ ብቻ ሳይሆን የተባለውን ሁሉ በጽሁፍ ማስፈርን የሚያጠቃልል ነው በመሆኑም ይኸው አገላለጽ ምስክሮች ኑዛዜው ሲነበብ መስማታቸውን ለመግለጽ ጭምር እንደተጠቀሙበት መገንዘብ የተሻለ የነዛዜው አተረጋጐም ሆኖ አግኝተነዋል ውሣኔ የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመዝገብ ቁጥር ጥቅምት ቀን እንዲሁም የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት በመቁ ታህሣሥ ቀን የሰጡት ውሣኔ ተሽራል የፌዴራል መጀመሪያ ፍቤት በመቁ በ የሰጠው ውሳኔ ፀንቷል የሰመቁ ሚያዝያ ቀን ዓም ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሠ አቶ ፍስሐ ወርቅነህ አቶ ዓብዱልቃድር መሐመድ አቶ አሰግድ ጋሻው አቶ ተሻገር ገሥላሴ አመልካች አፍሪካ ኢንሹራንስ ተጠሪ አቶ ብስራት ጐላ ያጴቻራዕ ረሄረ ይኒቻራሠዕ ውል ዕውቋ ውጪ ኃጎፊቀፖ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የኦሮሚያ ምሐረርጌ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተጠሪ ቀረብኝ የሚለውን የተጣራ ገቢ በቀን ብር በድምሩ ብር እንዲከፈለው የሰጠውን ውሣኔ በማዕናቱ በተቃውሞ የቀረበ አቤቱታ ነው ውሣኔ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤትና የኦሮሚያ ምሐረርጌ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡት ውሣኔ ተሽሯል የኢንሹራንስ ሽፋን ያለው ተከሣሽ በሶስተኛ ወገን ላይ ጉዳት ባደረሰ ጊዜ ፍርድ ቤቶች የተከራካሪዎችን መብትና ግዴታ ለመወሰን ውልንና ከውል ውጪ ያሉ ሕጉችን ተፈፃሚ ማድረግ ይችላሉ በመድን ሰጪውና በተከሣሹ መካከል ያለው ግንኙነት በውል ላይ የተመሠረተ በመሆኑ መድን ሰጪው ሊገደድ የሚችልበት የካሳ መጠን በመድን ውሉ የተመለከተው ነው የሰመቁ ሚያዝያ ቀን ዓም ዳኞች መንበረፀሐይ ታደሠ አቶ ፍስሐ ወርቅነህ አቶ ዓብዱልቃድር መሐመድ አቶ አሰግድ ጋሻው ተሻገር ገሥላሴ አመልካች አፍሪካ ኢንሹራንስ አልቀረበም መልስ ሰጪ አቶ ብስራት ጐላ ቀርበዋል ፍርድ በዚህ መዝገብ የቀረበልን ጉዳይ የኢንሹራንስ ጉዳይን የሚመለከት ነው ተያይዘው ከቀረቡት ፍርዶችና ሌሎች ሰነዶች ለመረዳት እንደቻልነው የመልስ ሰጪ መኪና በደረሰበት ግጭት ምክንያት ሙሉ በሙሉ ከጥቅም ውጪ ስለሆነ የመልስ ሰጪ ኢንሹራንስ ኩባንያ የነበረው ህብረት ባንክ በምትኩ አዲስ መኪና ሰጥቶታል ህብረት ባንክ ደግሞ ሂሳቡን ከአሁን አመልካች ከአፍሪካ ኢንሹራንስ ተረክቧል የአሁን አመልካች ክፍያውን የፈፀመው ጉዳት ያደረሰው መኪና የመድን ሽፋን ስለነበረው ነው ይህ ሁሉ ከተፈፀመ በላ የአሁን መልስ ሰጪ መኪናዋ ለቆመችበት ለ ቀናት በቀን ብር ዐ ሂሳብ ብር ሊከፈለኝ ይገባል በማለት ጉዳቱን ባደረሰው በቢፍቱ ዲንሽ ማህበር ላይ ክስ መሠረተ የአፍሪካ ኢንሹራንስም ጣልቃ ገብቶ እንዲከራከር ፍቤቱ ባዘዘው መሠረት በጉዳዩ ላይ ገብቶ ክርክር ቀጠለ ጉዳዩ የቀረበለት ፍርድ ቤት ግራ ቀኙን ክርክር ከመረመረ በላ ቢፍቱ ዲንሽ አማ ለተቋረጠው ገቢ ኃላፊ መሆኑን በመግለፅ አፍሪካ ኢንሹራንስ ብር ፃያ ስምንት ሺህ ብር እንዲከፍል ወሰነ ወጪና ኪሣራ የማቅረብ መብት የተጠበቀ ነውም አለ ጉዳዩ በይግባኝ ወደሚቀጥለው ፍርድ ቤት የቀረበ ቢሆንም የሥር ፍርድ ቤት ውሣኔ አልተለወጠም የሰበር ማመልከቻ የቀረበው ይህን ውሣኔ ለማስለወጥ ሲሆን የአቤቱታው መሰረተ ዛፃሳብ የሚከተለው ነው መልስ ሰጪ በወደመችው መኪና ምትክ ሌላ አዲስ መኪና ያገኙ በመሆኑ ከመኪናው ዋጋ በላይ ተጨማሪ ካሳ መጠየቅ አይገባቸውም አመልካች መኪናውን በማስረከብ ሂደት ተሳትፎ ስላልነበረው ጉዳትም ደርሶ ከሆነ ተጠያቂ ሊሆን አይገባውም የአመልካች ግዴታ የሚመነጨው ከውል ግንኙነት በመሆኑ ፍቤቱ ከውል ውጪ ክ ርከዉርፎ ህግን መሠረት አድርጐ ካሳ ክፈል መባሉ አግባብ አይደለም መኪናዋ ሙሉ በሙሉ በመውደሟ መኪናዋ ብትኖር ኖሮ አገኝ የነበረው ጥቅም ይከፈለኝ የሚለው ጥያቄ ተቀባይነት ያለው አይደለም ክፍያ ዘግይቶም ከሆነ ወለድ ከሚጠይቅ በቀር የተቋረጠ ገቢ ሊጠይቅ አይገባም መልስ ሰጪ ባቀረቡት የአመልካች ቅሬታዎች ላይ የሚከተለውን መልስ ሰጥቷል ክሱ የቀረበው ጉዳቱ ባደረሰው በቢፍቱ ዲንሽ አማ በመሆኑ ክሱም ሆነ ውሳኔው ከውል ውጪ ሕግን መሠረት ማድረጉ አግባበ ነው መኪናዋ በመውደሟ ንብረት ማጣት ብቻ ሳይሆን ከንብረቱ የሚገኝ ገቢም በመቋረጡ ኃላፊ የሆነው ወገን ካሣ እንዲከፍል መወሰኑ አገባብ ነው ለመዘግየቱ ምክንያት ሌላ ሦስተኛ ወገን ቢሆንም አመልካች ከኃላፊነት ነፃ ሊሆን አይችልም ይህ ችሎት ጉዳዩን አግባበነት ካላቸው የህጉ ድንጋጌዎች ጋር በማዛመድ መርምሮአል ዋናው መታየት ያለበት ነጥብም አመልካች የአፍሪካ ኢንሹራንስ ኩባንያ የተጠሪ መኪና ሙሉ በሙሉ ከጥቅም ውጪ በመሆንዋ የተቋረጠውን ገቢ ለመተካት በህግ ይገደዳል ወይስ አይገደድም የሚለው ነው ከመዝገቡ ለመረዳት አንደቻልነው የመልስ ሰጪ መኪና ሙሉ በሙሉ ከጥቅም ውጪ በመሆንዋ መልስ ሰጪ ከራሱ መድን ሰጪ ከነበረው ከህብረት ኢንሹራንስ ሌላ መኪና ተረክቧልመልስ ሰጪ ክስ ያቀረበው መኪናዋ በደረሰው አደጋ ምክንያት ከ እስከ ዓምድረስ ለ ቀናት በመቆምዋ ሳይገኝ የቀረበው የተጣራ ገቢ ሊከፈለኝ ይገባል በማለት ነውመልሰ ሰጪው ቀረብኝ የሚለው የተጣራ ገቢ በቀን ብር ዐ በድምሩ ፃያ አምስት ሺህ ብር ነው ጉዳዩ የቀረበለት የምሥራቅ ሀረርጌ ዞን ከፍተኛ ፍቤት መልስ ሰጪ አዲሱን መኪና እስኪረከብ ድረስ የ ቀናት ገቢ ስለተቋረጠበት ለዚሁ ጉዳት ቢፍቱ ዲንሽ ኃላፊ ነው ካለ በኋላ አፍሪካ ኢንሹራንስ ከቢፍቱ ዲንሽ ጋር ባለው የመድን ውል መነሻነት ቀረ የተባለውን ብር ፃያ ስምንት ሺህ እንዲከፍል ወስኗል ለመልስ ሰጪ ክስ መነሻ የነበረው በመኪናው ላይ የደረሰው ጉዳት በመሆኑ ጉዳዩ ከውል ውጪ ለሚደርስ ኃላፊነት አግባብ ባለው ህግ መሰረት መታየቱ አመልካች አንደሚለው ከህግ ያፈነገጠ አሰራር አይደለም አመልካች ከቢፍቱ ዲንሽ ጋር ያለው ግንኙነት በውል ላይ የተመሠረተ ቢሆንም ጉዳት ደረሰብኝ የሚል ሦስተኛ ወገንን በሚመለከት የኃላፊነቱም ሁኔታም ሆነ የግምቱ መጠን በሚመለከት የውል ህግ ብቻ ተፈፃሚ ይሆናል የሚለው ክርክር የሚያስኬድ አይደለም ጉዳቱ የደረሰው በውል ግንኙነት ውስጥ ባለመሆኑ የመልስ ሰጭ ጉዳይ በውል ሕግ ብቻ ሊስተናገድ አይችልም በሌላ በኩል አመልካች ኃላፊ የሚሆነው ከቢፍቱ ዲንሽ ጋር በነበረው የመድን ውል መነሻነት በመሆኑ ሊከፍል የሚገደደው የካሣ መጠን በመድን ውሉ በተመለከተው ሁኔታ ውስጥ መሆኑ የሚቀር አይደለም በዚህ መሠረት አመልካች በምትክ የተሰጠውን የመኪና ዋጋ ለህብረት ኢንሹራንስ መተካቱ ከውሣኔው ለመገንዘብ ችለናል ኢንሹራንስ ኩባንያው ከዚህ በተጨማሪ በመኪናው መውደም ምክንያት ለደረሰው ጉደት ርሀከ ፎ ተጠያቂ አይደለም መልስ ሰጪ የደረሰው ኪሣራ በአመልካች ጥፋት ምክንያት የደረሰ መሆኑን የሚያሳይ ማስረጃ አላቀረበም ይልቁንም መልስ ሰጪ የ ቀናት ሂሳብ አስልቶ ያቀረበው የመድን ሽፋን ሰጥቶት የነበረው የሕብረት ኢንሹራንስ መኪናውን ለመተካት ቀናት በመውሰዱ ነው በመሆኑም የአሁን አመልካች አፍሪካ ኢንሹራንስ በጉዳት ምክንያት የቀረ ገቢን ለመተካት ግዴታ ስለሌለበት ጥፋት መፈፀሙ የሚያሳይ ማስረጃም ስላልቀረበ መኪናው ለቆመበት ቀናት የቀረውን ገቢ ብር ፃዛያ ስምንት ሺህ ሊከፍል ይገባል ተብሎ መወሰኑ አግባብ ሆኖ አላገኘነውም ውሣኔ የምሥራቅ ሀረርጌ ከፍተኛ ፍቤት በመዝገብ ቁጥር ዐ በ የሰጠው ውሣኔ እንዲሁም የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት በመዝገብ ቁ በ የሰጡት ውሳኔ ተሽሯል አመልካች ኡንሹራንስ ኩባንያ የተጠየቀውን የጉዳት ካሳ ብር ፃያ አምስት ሺህ ብር ለመልስ ሰጪ ሊከፍል አይገባም ብለናል የሰመቁ ሚያዚያ ቀን ዓም ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሠ አቶ አሰግድ ጋሻው አቶ መስፍን ዕቁበዮናስ ወት ሂሩት መለሠ አቶ ተሻገር ገስላሴ አመልካችቶፁ የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ድርጅት ተጠሪዎች እነ ልዕልት ተናኘወርቅ ኃሥላሴ ይሄ ፅፀ ፍዖ ያሥወረፅ ይፖ ይጋቀቅሏይፀ ሟራ ፅዕጣኃፇ ያጴፊዳሪ መሥፖ ፇጽ ፇሪ ይነዕፈፃሟ ለጎ ዕኋሳጣ። የሚለውን በመመሪያ ሊወሰን ይችላል የሚል ትርጉም ሊሰጥ አይችልምት በማለት የደረሰበት መደምደሚያ ከህጉ ዓላማና መንፈስ የራቀ ትርጉም የተሰጠበት መሆኑን ያመለክታል የአመልካች መቤት የፌዴራል መንግሥት መቤት መሆኑ ቢታወቅም ሕግ አውጭው የአመልካች መቤት ከሚያከናውናቸው ተግባራት አኳያ ከሌሎቹ የፌዴራል መቤቶች ተለይቶ እንዲተዳደር በአዋጅ በግልጽ አመላክቶ እያለ የሥር ፍቤቱ የባለሥልጣኑ ሠራተኞች አስተዳደርን በተመለከተ የሚኒስቴር መቤቱ በሚያወጣው መመሪያ መሠረት ይሆናል የሚለው የሠራተኞቹን አስተዳደር ነክ ጉዳዮች ብቻ በመመሪያው መሠረት ይታያሉ በማለት የሰጠው ትርጉም መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ብለናል ውሳኔ የፌጠቅላይ ፍቤት የፌዴራሉ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን አስተዳደር ፍቤት የአሁኖቹን ተጠሪዎች ክርክር ተቀብሎ ያስተናግድ በማለት ታህሣሥ ቀን ዓም በወይመቁ የሠጠው ውሳኔ ተሽሯል የዚህን ፍቤት ወጭና ኪሳራ ግራ ቀኙ ይቻ መዝገቡ ወደመዝገብ ቤት ይመለስ የሰመቁ ሚያዚያ ቀን ዓም ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሠ አቶ አሰግድ ጋሻው አቶ መስፍን ዕቁበዮናስ ወት ሂሩት መለሠ አቶ ተሻገር ገስላሴ አመልካችፁ በምስራቅ ቀጠና ጉምሩክ የሐረር ጉምሩክ መቆጣጠሪያ ጣቢያ ተጠሪ አቶ አብዲ አሊ ሳዬ ያፖምፍያ ረርረ ፆሃፖረሮሃድ ያታሥቋሪወጋ ም ያጃረዖ ኃዎሯ ፅዐወ ፇጽ ፀ ያምሪሠሠሠቓዐሃዕ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የኦሮሚያ ምሐረርጌ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አመልካች የ ቀናት የተቋረጠ ገቢ ለተጠሪ እንዲከፍልና መኪናውን ወይም ዋጋውን ብር እንዲተካ የሰጠውን ውሳኔ በማፅናቱ በተቃውሞ የቀረበ አቤቱታ ነው ውሣኔ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤትና የኦሮሚያ ምሐረርጌ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡት ውሣኔ ተሽሯራሯል የጉምሩክ ባለሥልጣን በኮንትሮባንድ ወደ አገር የሚገቡትን ወይም ከአገር የሚወጡትን እቃዎች እንቅስቃሴ የመቆጣጠር የሚንቀሳቀሱ እቃዎችንና ማጓጓዣዎችን የመያዝና አስፈላጊ እርምጃዎችን የመውሰድ ስልጣን ተሰጥቶታል የጉምሩክ ባለሥልጣን በሕገ ወጥ መንገድ መገልገያ የሆኑ መጓጓዣዎችን ጭምር ይዞ ለምርመራ በጥበቃ ሥር ለማቆየት ግልፅ ስልጣን ተሰጥቶታል የመንግሥት መቤት ባለሥልጣን ራሱ የመረመራቸውን ሰነዶች ቃላት መቃወም የሚቻለው ዳኞች በተለይ ከፈቀዱ ብቻ ነው የሰመቁ ሚያዚያ ቀን ዓም ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሠ አቶ አሰግድ ጋሻው አቶ መስፍን ዕቁበዮናስ ወት ሂሩት መለሠ አቶ ተሻገር ገስላሴ አመልካችፁ በምስራቅ ቀጠና ጉምሩክ የሐረር ጉምሩክ መቆጣጠሪያ ጣቢያ ነፈጅ አቶ ጐሳዩ ነጋሽ ቀረበ ተጠሪ አቶ አብዲ አሊ ሳዬ ቀረበ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ መዝገቡ ለሠበር ችሎት ሊቀርብ የቻለው የአሁኑ አመልካች በ ጽፎ ባቀረበው የሰበር ቅሬታ ማመልከቻ መነሻነት ነው በዚህ ጉዳይ የአሁኑ ተጠሪ በሥር ፍቤት በአመልካች ላይ ባቀረበው ክስ የአሁኑ አመልካች የኮንትሮባንድ ፅቃ ሳልጭን ጭነሀል በማለት መኪናዬን ከሕግ ውጭ ይዞ ስላቆመብኝ በቀን አገኘው የነበረው ገቢ ብር ዐ ሁለት መቶ ሀምሳ ብር በዐ ቀኖች ተባዝቶ የአሁን አመልካች ብር ሰላሣ ሰባት ሺህ አምስት መቶ ብር እንዲከፍለው በተጨማሪም የመኪናውን ዋጋ ብር ወይም መኪናውን እንዲያስረክበው ጠይቋል የሥር ፍቤት የግራ ቀኙን ክርክር አድምጦ ጥር ቀን በዋለው ችሎት የአሁኑ አመልካች የ ቀናት የተቋረጠ ገቢ ለተጠሪ እንዲከፍልና መኪናውን ወይም ዋጋውን ብር እንዲተካ ታዚል ጉዳዩን በይግባኝ ያየው የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት መኪናው በመያዙ ምክንያት የአሁኑ ተጠሪ ጠይቆ የነበረው የተቋረጠ ገቢ የ ቀናት ብቻ ሆኖ እያለ የሥር ፍቤት የ ቀናት መወሰኑ ትክክል ባይሆንም ይግባኝ ባይ በዚህ በኩል ያቀረበው አቤቱታ ስለሌለ ታልፏል ብሎ የይግባኝ መዝገቡን ዘግቶ መልሶታል ይህ ችሎት ሚያዚያ ቀን ዓም መዝገቡ ለሰበር ይቀርባል በማለት ወስኖ ጉዳዩን ለመስማት በተያዘው ቀጠሮ ተጠሪን አግኝቶ መጥሪያውን ማድረስ ያልቻለ መሆኑን አመልካች በመግለፁ ይህ ችሎት ግንቦት ቀን ዓም ተጠሪ የጋዜጣ ጥሪ እንዲደረግለት ታዚልየአሁኑ ተጠሪ ሰኔ ቀን ሆነ በሚቀጥሉት ቀናት ባለመቅረቡ ፍቤቱ በሌለበት እንዲታይ ብይን ሰጥቷል በዚህ ጉዳይ የሥር ፍቤቶች የአሁኑ አመልካች ለተጠሪ የተቋረጠ ገቢ ኃላፊ ነው ለማለት መሠረት ያደረጉት ምክንያት የአሁኑ አመልካች የኮንትሮባንድ ፅቃ ዝርዝር የሚያሳያ የጽሁፍ ማስረጃ ቢያቀርብም የተባሉት ዕቃዎች ከተጠሪ መኪና ላይ መያዙን አይገልጽም አመልካች ለሕግ ተቃራኒ በሆነ መንገድ መኪናውን ይዞ በቁጥጥር ስር ማዋሉ ደግሞ ተጠሪን ሆነ ብሎ ለመጉዳት ነው በሚል መደምደሚያ እንደነበር ይህ ችሎት ተረድቶታል በዚህ መሠረት ይህ ችሎት የተጠሪ መኪና ለህግ ተቃራኒ በሆነ መንገድ ተይዚል ተብሎ የአሁኑ አመልካች በውሳኔው የተመለከተውን ገንዘብ ይከፈል መባሉ በአግባቡ መሆን አለመሆኑን ይህ ችሎት መርምሯል አዋጅ ቁጥር የጉምሩክ ባለሥልጣንን እንደገና ለማቋቋምና አሰራሩን ለመወሰን የወጣ አዋጅ ነው በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ላይ የባለሥልጣኑን ሥልጣንና ተግባር በዝርዝር የተመለከተ ሲሆን በተለይ ለዚህ ጉዳይ አግባብነት ያለውን ንዑስ ቁጥር ስንመለከት በኮንትሮባንድ ወደ አገር የሚገቡትን ወይም ከአገር የሚወጡትን ፅቃዎች እንቅስቃሴ የመቆጣጠር የሚንቀሳቀሱ እቃዎችንና ማጓጓዣዎችን የመያዝና አስፈላጊ እርምጃዎችን የመውሰድ ስልጣን የተሰጠው መሆኑ ተገልጂል አመልካች በዚህ በተሰጠው ሥልጣን ተጠቅሞ በኮንትሮባንድ ወንጀል ተግባር ይዞ በቁጥጥር ሥር ባቆየው መኪና ላይ በገቢ ዕቃ መመዝገቢያ ሞዴል ላይ የተሞላውን ዝርዝር የኮንትሮባንድ ፅቃ በሰነድ ማስረጃነት አያይዞ አቅርቦ የነበረ ቢሆንም የሥር ፍቤት የቀረቡት የገቢ መመዝገቢያ ሞዴሎችን ሕጋዊነት የተቀበለ ቢሆንም በመቀጠል ግን ማስረጃው የፅቃዎች ዝርዝር የሚገልጽ እንጂ ዕቃው በከሳሽ መኪና ላይ መያዙን አይገልጽም ብቻ በማለት ውድቅ ማድረጉ ከማስረጃ ሕግ ዓላማና በፍሕቁ መሠረት በባለስልጣን ስለተረጋገጡ ሠነዶች ተቀባይነት የሚደረገውን ሕግ የሚጥስ አካፄድ ሆኖ አግኝተነዋል ከዚህ በተጨማሪ የአሁን አመልካች በአዋጁ አንቀጽ ለ መሠረት በሕገወጥ መንገድ መገልገያ የሆኑ መጓጓዣዎችን ጭምር ይዞ ለምርመራ በጥበቃ ሥር ለማቆየት ግልጽ ሥልጣን ተሰጥቶት እያለ የሥር ፍቤት የተያዘ የኮንትሮባንድ ፅቃ ዝርዝር የቀረበ መሆኑን ተቀብሎ ከአሁኑ ተጠሪ መኪና ላይ ስለመያዙ ማስረጃ አልቀረበም በሚል የተቋረጠ ገቢ ይክፈል ብሎ ማለቱ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ነው ብለናል ውሣኔ የአሁኑ አመልካች በሕግ አግባበ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ተግባሩ ሲወጣ ይዞ ላቆየው ተሽከርካሪ የተቋረጠው ገቢ ይክፈል በማለት የምስራቅ ሐረርጌ ከፍተኛ ፍቤት በመቁ በ እና የኦሮሚያ ጠፍቤት በመቁ በ የሰጡትን የውሳኔ ክፍሎች ሽረናል የአሁኑ አመልካች መኪናውን ለተጠሪ ያስረክብ ብለን የሥር ፍቤት ውሳኔዎች አሻሽለን ወስነናል መዝገቡ ያለቀለት ስለሆነ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የሰበር መቁ መጋቢት ዳኞች አቶ መንበረፀሐይ ታደሰ አቶ አሰግድ ጋሻው አቶ መስፍን ዕቁበዮናስ ወት ሂሩት መለሠ አቶ ተሻገር ገሥላሴ አመልካች አቶ ምናሴ አልማው መልስ ሰጪ ቃቤ ሕግ ያወፇደሳኋ ሦዳይ ረረ ማታሰ ያምቅና ፈቃድ ፖሰረ ያቋ ዖምጋዎና ዕራ ፅራፅኃሥ ዝሥ መፇሳ ዖመዕዕሰ መሇ ያሃፀዐሪ ወጀጎምኛ መቃ ዷ ፅሪ ና ሪህ አመልካች በቤንሻንጉል ጉምዝ ከፍተኛና ጠቅላይ ፍርድ ቤት የተሰጠው የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሣኔ የህግ ስህተት ያለበት ነው በሚል የቀረበ አቤቱታ ነው ውሣኔ የቤንሻንጉል ጉምዝ ከፍተኛና ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰጡት ውሣኔ ጸንቷል የጥብቅና ፈቃድ ከተሰረዘ በኋላ ጉዳይ አስፈጽማለሁ ብሎ ገንዘብ መቀበል የማታለል ወንጀል ነው የመከላከል መብት ህገመንግሥታዊ መብት ነው የሰበር መቁ መጋቢት ዳኞች መንበረፀሐይ ታደሰ አሰግድ ጋዛው መስፍን ዕቁበዮናስ ሂሩት መለሠ ተሻገር ገ ሥላሴ አመልካች አቶ ምናሴ አልማው አልቀረቡም መልስ ሰጪ ቃቤ ሕግ አልቀረበም ፍርድ ይህ መዝገብ ለሰበር ችሉት የቀረበው አመልካች በሥር ፍርድ ቤቶች የተሰጠው የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሣኔ የሕግ ስህተት መኖሩን በሚያመለክት ሁኔታ የተሰጠ በመሆኑ ውሣኔዎቹ ይሻሩልኝ ሲል በማመልከቱ ነው ይህ ፍርድ ቤት የአመልካችን አቤቱታ ከስር ፍርድ ቤቶች ውሣኔዎች እንዲሁም በዚህ ፍርድ ቤት ከተደረገው የጽሑፍ ክርክርና አግባብነት ካላቸው ሌሉች ሕጉች ጋር በማገናዘብ መርምርአል በዚህም መሠረት አመልካች የተከሰሰውና ጥፋተኛ የተባለው የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ቁጥር ሀ እና ለን በመተላለፍ ሲሆን ለፍርድ ቤቶቹ ውሣኔ ምክንያት የሆነው አመልካች የጥብቅና ፈቃድ ሣይኖረው የጥብቅና ፈቃድ ያለው በማስመሰል የግል ተበዳዮችን ጉዳይ አስፈጽምላችኋለሁ በማለት ብር ሶስት ሺህ ሦስት መቶ ሰላሣ መወሰዱ በመረጋገጡ ነውአመልካች በዚህ ችሎት ማስረጃ አልቀረበብኝም ቢልም የስር ፍርድ ቤቶች በቂ ማስረጃ ቀርቦበት የወሰኑ መሆኑን ተገንዝበናል ይልቁንም አመልካች ቀደም ሲል ተሰጥቶት የነበረው የጥብቅና ፈቃድ መሠረዙ ከተገለፀለት በኋላ ይህን ድርጊት መፈፀሙ በማሰረጃ ተረጋግጦበታል በሌላ በኩል አመልካች የመከላከል መብቴ አልተጠበቀልኝም ቢልም ተደጋጋሚ እድል ተሰጥቶት የመከላከያ ማሰረጃ ውን ሊያቀርብ አለመቻሉ ከመዝገቡ ለመገንዘብ ችለናል ተከሣሹ የመከላከል መብቱ ሕገመንግሥታዊ መብት መሆኑ ባያከራክርም ተከሣሽ በሆነበት ጉዳይ ላይ በተገቢው አጭር ጊዜ ውስጥ የመከላከያ ማስረጃ ካለው እንዲያቀርብ ፍርድ ቤቶች ተደጋጋሚ ቀጠሮ ቢሰጡም አመልካቹ እድሉን ባለመጠቀሙ ፍርድ ቤቶች የአመልካችን ሕግ መንግሥታዊ መብት ጣሱ ሊያሰኛቸው አይችልም በመሆኑም አመልካች በስር ፍርድ ቤት የቀረበበት ክስ በበቂ ማስረጃ የተረጋገጠበት በመሆኑና የተጣለበት የሁለት ዓመት ቅጣትም ሕጉ በሜያዘው ክልል ውስጥ በመሆኑ ሂደቱም ሆነ ውሣኔው መሠረታዊ የሕግ ስህተት መፈፀሙን የሚያሣይ ሆኖ አላገኘነውም ውሣኔ በዚህ ጉዳይ የቀረበው የሰበር ማመልከቻ ተቀባይነት አላገኘም የቤንሻጉል ጉምዝ የከፍተኛና የጠቅላይ ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሣኔ ፀንቷል።