Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የሽምግልና ጉባኤው ውሴ አንድነት ቁጥር የጋራ መኖሪያ ይሰጥበ ፍርክ ቤቶች ተፃ ብለው ዳኝነት ለማየትና ለመወሰን የማይችሉ መሆኑን የሕገመንግስቱ አንቀጽ አንቀጽ እና እነ አቶ ገዛኸኝ በቅድሚያ ጠያቂው በቂ ዋስትና እንዲሰጥ በማድረግ ፋይስ ሶስት ስለመሆኑ ሰዎች የፍብህቁ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ አንድ የመንግስት ሠራተኛ መቤቱን በመወከል ተቋሙ ከኛ ወገን ጋር ካለው አለመግባባት ጋር በተገናኘ በግልግል ዳኝነት ጉባኤ ዳኝነት የተሰየመ ዳኛ በህግ ስላለበት ኃላፊነት የግልግል ዳኛ ሆኖ የተሰየመ ሰው በግልግል ዳኝነቱ የተጣለበትን ኃላፊነት በአግባቡ ካልተወጣ በወንጀል ተጠያቂነት የሚኖርበት ስለመሆኑ የፍብሥሥህቁ መ መ የወንጀል ህግ አንቀጽ የአአ ከተማ አስተዳደር በህግ የተሰጠውን የማስተዳደር ስልጣን መሠረት በማድረግ በከተማው የሚገኝ ቦታ መሬት ለምን ለምን አገልግሎት መዋል እንዳለበት የመወሰን ስልጣንና የልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ አስተዳደር ጽቤት እና ደብረ አማን ተክለኃማኖት ቤተክርስቲያን ህዳር ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ኃላፊነት ያለው ስለመሆኑና ይህንን ኃላፊነቱን ለመወጣት የሚያደርገው እንቅስቃሴ እንደ የሁከት ተግባር ሊቆጠር የማይችል ስለመሆኑ እና አዋጅ ቁ የበጎ አድራጎት አንቀጽ ድርጅቶችና ማህበራት ኤጀንሲ ደንብ ቁጥር አንቀጽ።
የሽምግልና ጉባኤው ውሴ አንድነት ቁጥር የጋራ መኖሪያ ይሰጥበ ፍርክ ቤቶች ተፃ ብለው ዳኝነት ለማየትና ቤት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ለመወሰን የማይችሉ ስለመሆነየኢፌዲሬ ህገ ማህበር ሁለት ሰዎች መንግስት አንቀጽ አንቀጽ እና አዋጅ ቁጥር አንቀጽ በውሳኔ በተቋጨ የክስ መዝገብ ላይ የክስ ይዛወርልኝ ወሮ ሴቴ ከበደ ግንቦት አቤቱታ ለማቅረብ የማይቻል ስለመሆኑ እና በፍብሥሥሕቁ እነ ወሮ አስናቁ ፋንታዬ ሥስት ሰዎች ብፍርድ ቤት በሚደረግ ክርክር ስለዋናዎቹ ባለጉዳዮች ብርሃኑ አማረ ጠቅላላ ሕንፃ ስራ ሚያዝያ በመሆን ሌሎች ሰዎች በተሟጋችነት ሊቀርቡ ተቋራጭ ስለሚችሉበት ስርዓት በህጉ የተቀመጠውን መስፈርት አሟልቶ አለመገኘት የሚያስከትለው ህጋዊ ውጤት እና የፍብሥሥሕቁ እና ፋርማ ብርብር ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በአንድ ክርክር ሂደት ወደ ክርክሩ እንዲገባ የተደረገ አቶ ስንታየሁ ተፈሪ መጋቢት ተከራካሪ ወገን ጉዳዩን የፌዴራል የሚያደርገው የነበረ ሁኖ እያለ ክሱን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤት ስልጣን ሳይኖረው ስረ ነገሩን አስተናግዶ ዳኝነት ከሰጠ በኋላ ይኹው ተከራካሪ ወገን በይግባኝ ደረጃ በነበረው ክርክር የተሠጠውን ዳኝነት ተቀብሎ ከወጣ እና ወሮ ማርታ በቀለ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ተቁ የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ የስመቁ ተከራካሪ ወገኖች ውሳኔው የተሰጠበት ቀን ገፅ በኋላ በሌሎች ጉዳዩን የፌዴራል ሊያደርጉ በማይችሉ ተከራካሪ ወገኞች መካከል የተሰጠው ውሳኔ ከመነሻውም የፌዴራል ጉዳይ ነው ብሎ መወሰን አግባብነት የሌለው ስለመሆኑ የፍሥሥሕቁ አዋጅ ቁ በክርክር ወቅት ጣልቃ ልግባ የሚለው ወገን በተከራካሪ ወገኖች መካከል ባለው ጉዳይ የሚሰጠው ውሳኔ የክርክሩ ተካፋይ ባይሆን በምን አግባብና መልኩ መብቱንና ጥቅሙን የሚጎዳ መሆኑንና አዲስ ክስ በማቅረብ ለማስቀረት የማይቻል መሆኑን የማስረዳት ግዴታ ያለበት ስለመሆኑ የፍብሥሥሕቁ አቶ አስፋው ንዳ እና ወሮ እየሩሳሌም አየነ ሁለት ሰዎች ግንበት ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት በሚሰጠው የፍርድ ውሳኔ የመጀመሪያውን ደረጃ ፍርድ ቤት ፍርድን ካሻሻለው ወይም የለወጠው አንደሆነ በትችቱ ላይ ለይግባኝ ባዩ የሚገባውን ዳኝነት ዘርዝሮ መግለፅ ያለበት ስለመሆኑ የፍብስስህቁ ወሮ ስላስ ረዳ እና ወሮ ለተሚካኤል ገሐዋሪያት ሁለት ሰዎች ሚያዝያ የንግድ ህግ ለቼኩ መሰጠት መሰረት የሆነውን ውል እና ለጉዳዩ አወሳሰን ተገቢነት ያለውን ህግ ሳይመለከቱና በተገቢው የክርክር አመራር ስርዓት ፍሬ ነገሩን ሳያጣሩ የሚሰጥ ዳኝነት ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑ ሉሃና አንጂነሪግ ኮንስትራክሽን ኃየተየግል ማህበር እና ማክሮ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ ኃጋየተየግል ማህበር ሰኔ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ተቁ የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ የሰመቁ ተከራካሪ ወገኖች ውሳኔው ገፅ የተሰጠበት ቀን አሰሪና ሰራተኛ አንድ ሠራተኛ በስራ ውሉ እና በስራ ደንቡ መሠረት አቶ ፍፁም አስታጥቄ ወኪል ጥር ዐዐ በአሰሪ የተሰጠውን ትዕዛዝ የመፈፀም ግዴታን እና አለመወጣቱ ስለሚያስከትለው ውጤት የተቀናጀ የቤተሰብ አገልግሎት በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ አንቀጽ ድርጅት በአሰሪና ሰራተኛ መካከል የሚፈጠር የስራ ግንኙነትን ቻይና ሀይ ዌይ ግሩፕ ሊሚትድ ጥር መነሻ በማድረግ ሰራተኛው በሕግ የተሰጠውን መብቱን እና ለመተው የሚያደርገው ስምምነት የህግ ውጤት የማይኖረው ስለመሆኑት አቶ ውብሸት እንግዳው አዋጅ ቁጥር በአንቀጽ የመድን ዋስትና የገባ የመንግስት የልማት ድርጅት አቶ ምህረት አለነ ገረመው ሐምሌ በአንድ ሰራተኛው ላይ ለደረሰ የአካል ጉዳት ተጠያቂ እና የማይሆነው የተገባው የመድህን ሽፋን በአዋጁ የተጠበቀውን መጠን የሚሸፈን ከሆነ ብቻ ስለመሆኑ የኢትዩጵያ ቱሪስት ንግድ ስራ በአዋጁ ስሌት ለአነሰ መጠን ያህል የመድህን ሽፋን ድርጅት አሰሪው ተጠያቂ ስለመሆኑ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ አንቀጽ በአሰሪና ሰራተኛ መካከል በሚደርግ የቅጥር ውሉ ላይ በርሄ ሐጎስ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ ሐምሌ በግልፅ የሙከራ ጊዜ እንዲኖር ካልተስማሙ በስተቀር አሰሪው የሙከራ ጊዜ ነው ብሎ በሚያስበው ጊዜ ውስጥ የሰራተኛውን የስራ ውል ያለማስጠንቀቂያ ሊያቋርጥ የማይችል ስለመሆኑ እና አቶ ገመቹ አዱኛ ሃ ኣሦኣሎኣከሃከነላ ርጋዐጠ ተቁ የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ የስመቁ ውሳኔው የተሰጠበት ቀን ተከራካሪ ወገኖች ገፅ አዋጅ አንቀፅ የአዋጅ ቁጥር የተፈፃሚነት ወሰን በአሠሪና ሠራተኛ መካከል በሚቋቋም በቅጥር ላይ የተመሰረተ የሥራ ግንኙነት ላይ ተፈጻሚነት የሚኖረው ቢሆንም በአዋጁ በግልጽ በተደነገጉ ሌላ ሕግ በሚገዛቸው ግንኙነቶች ላይ ተፈጻሚነት የማይኖረው ስለመሆኑ አዋጅ ቁ አንቀፅ ወጣቶች ገነት የመጀመሪያ ደረጃ ደሳለኝ እና የካቲት የሥራ ውል በመቋረጡ ምክንያት በሰራተኛውም ሆነ በአሰሪው የሚቀርብ ማንኛውም የክፍያ ጥያቄ ሥራ ውሉ በተቋረጠ በ ወር ጊዜ ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ የሚታገድ ስለመሆኑ የጳጉሜ ቀናት በይርጋ ቀናት የማይካተቱ ስመሆኑ አዋጅ ቁ አንቀጽ የፍሕቁ ኢትዮጵያ የርቀት ትምህርት ኮሌጅ ዶር ደሣለኝ ተመስገን ሐምሌ እና ከስራ ውል መቋረጥ ጋር ተያይዞ በአሰሪው ቁጥጥር ውጪ በሆነ ምክንያት ካልሆነ በቀር በሰባት የስራ ቀናት ውስጥ አሰሪው ለሰራተኛው መክፈል የሚገባውን ሒሳብ ካልከፈለ ክፍያ ለዘገየበት ጊዜ ለሰራተኛው እስከ ሶስት ወር የሚደርስ ደሞዙን ያህል አሰሪው እንዲከፍለው ሰራተኛው ጉዳዩን ለማየት ስልጣን ላለው ፍቤት በመጠየቅ ሊያስወስን የሚችል ስለመሆነ አዋጅ ቁ አንቀፅ ሙኒሽ ካፌ ድርጅትሙኒሽ ጀርመን ቤከር እና ካፌ አቶ ዳዊት ፀጋው ሐምሌ እና በአሰሪና ሰራተኛ መካከል ያለ የሥራ ግንኙነት በተቋረጠ በስድስት ወራት ጊዜ ውስጥ የክፍያ ጥያቄ ያለበት አካል መብቱን ካልጠየቀ በይርጋ የሚታገድ መሆኑን አቶ ርዕሶም እምባፍራሽ ጥር ሃ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ተቁ የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ የሰመቁ ተከራካሪ ወገኖች ውሳኔው ገፅ የተሰጠበት ቀን በተጨማሪነት ስድስት ወር ከሞላውካለፈው በኃላ እና የሁለቱ የስራ ግንኙነት ቢቀጥል እንኳን አስቀድሞ የታገደውን የስንብት ክፍያ ጥያቄን ከአዋጁ ድንጋጌ ይዘት ኢትዮ ቴሌኮም አኳያ የይርጋ ጊዜን ሊያቋርጥ የሚችል ስላለመሆኑ አዋጅ አንቀዕ አንድ ሰራተኛ በስራ ላይ እያለ በሚደርስበት የጤንነት አቶ አብርፃም ታደለ ሐምሌ ችግር ምክንያት አሰሪው የአንድ ወር የህመም ፍቃድ እና ሰጥቶት ነገር ግን በተሠጠው ጊዜ ውስጥ ከህመሙ ማገገም ካልቻለ ተጨማሪ የህመም ፍቃድ ከግማሽ ጥቁር አባይ ትራንስፖርት ደመወዙ ጋር እንዲያገኝ ሊደረግ የሚችል ስለመሆኑ ኃላየግለማህበር አዋጅ ቁ አንቀፅ የሥራ ውሉ ሊጠናቀቅ የአንድ ወር ጊዜ ብቻ የቀረው የእንግሊዝ ሕፃናት አድን ድርጅት ግንቦት በሆነ ጊዜ አሰሪው የስራ ውሉ ከሚጠናቀቅበት የጊዜ ገደብ እና ከወር በፊት የሥራ ውሉን ያቋረጠ እንደሆነ ሊከፍል አቶ ሽመልስ አለሞ የሚገባው የ ወር ደመወዝ ብቻ እንጂ የማስጠንቀቂያ ክፍያ እንዲከፍል የሚገደድበት ህጋዊ ምክንያት የሌለ ስለመሆኑ አዋጅ ቁጥር አንቀፅ ሀ በአሰሪና ሰራተኛ መካከል በሚደረግ የውል ግንኙነት የሺሐረግ ታደሰ ተዋዋይ ወገኖች የገቡትን ግዴታ በቅንነት ይፈፅማሉ ተብሎ የሚገመት ስለመሆኑ እና ጥር ዐዐ በአሰሪውና ሰራተኛው መካከል በሚደረግ የሥልጠናና የትት ውል መሰረት አሰሪው የሚጠበቅበትን ድጋፍ የአምቦ ማዕድን ውፃ አማ ለሰራተኛው የማድረግ ግዴታ ያለበት ስለመሆኑ የፍትሐ ብሔር ሕግ ቁጥር አዋጅ ቁጥር ሃሂ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ተቁ የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ የሰመቁ ተከራካሪ ወገኖች ውሳኔው ገፅ የተሰጠበት ቀን አንቀፅ አዋጅ ቁጥር አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ አንድ የስራ ውል በሰራተኛው አነሳሽነት እንደነገሩ አቶ ደረሰ ወርቄ የካቲት ዐዐ አግባብ በማስጠንቀቂያ ወይም ያለማስጠንቀቂያ ሊቋረጥ እና የሚችል ስለመሆኑ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና በርሔ ሐጎስ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ አቶ በኃይሉ ደቦጭ አንበሴ ጥር ብፍትሐ ብሔር ክርክር አንድ ግዴታ እንዲፈጸምለት የሚጠይቅ ሰው የግዴታውን መኖር ማስረዳት እና እንደሚጠበቅበት እና በአንፃሩም ግዴታ ፍርስ ነው ወይም ኢትዮጵያ ገብራት ትራንስፖርት ተለውጧል የሚለው ወገንም ይህንኑ የማስረዳት ግዴታ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ስለመሆኑ ሠራተኛው በራሱ ጉድለት ባልሆነ ምክንያት ላልሰራው ስራ ደሞዝ ስለሚጠይቅበት አግባብ በአዋጅ ቁጥር በአንቀጽ በፍሕቁ እና በአሰሪና ሰራተኛ መካከል በሚደረግ የስራ ግንኙነት የተነሳ ዛምራ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የካቲት ለተወሰነ ጊዜ ለፕሮጀክት ስራ መደብ የተቀጠረ ሠራተኛ የተወሰነ የግል ማህበር ከአንድ የፕሮጀክት ወደ ሌላ የፕሮጅክት ስራ አዘዋውሮ ማሰራት በአሰሪውና ሰራተኛው መካከል ላልተወሰነ ጊዜ እና የስራ ግንኙነት ተፈጥሯል ለማለት የማያስችል ሙሉጌታ አምባዬ ጠበቃ አደም ስለመሆኑ አዋጅ አንቀፅ አንቀፅ ታደለ ኣሦኣሎኣከሃከነላ ርጋዐጠ ተቁ የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ የሰመቁ ተከራካሪ ወገኖች ውሳኔው ገፅ የተሰጠበት ቀን አንድ ሰራተኛ ሲከፈለው የነበረው የደሞዝ መጠን ከፍተኛ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የካቲት መሆን የሥራ ስንብት ክፍያን ከመጠየቅ የሚያግደው ስላለመሆኑ እና አዋጅ አንቀጽ እና አዋጅ ቁጥር ካፒቴን እንድሪያስ ጀምሬ አንቀጽ ሸ አንድ ሰራተኛ የሥራ ውሉ በሚቋረጥበት ጊዜ በስሙ አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ አክሲዮን ሚያዝያ የሚቀመጠው የፕሮቪደንት ፈንድ ለአዳ ማስቻያ ሊሆን ማህበር የሚችለው ሰራተኛው ዕዳ እንዳለበት ያመነ እንደመሆነ ስለመሆኑ እና አዋጅ ቁ አንቀፅ አቶ መርዓዊ መስፍን አንድ ሰራተኛ በስራ ላይ እያለ የማጭበርበር ድርጊት የኢትዮሏያ ኤሌክትሪክ ኃይል መጋቢት በመፈፀሙ ምክንያት ያገኘው ጥቅም ባይኖርም ወይም ኮርፖሬሽን መፃል ሜዳ ደንበኞች በሌላ ሰው ላይ ጉዳት ባያደርስም ወንጀልነቱ እንደተጠበቀ ሆኖ የስራ ውሉን ያለማስጠንቀቂያ አገልግሎት ፅቤት ለማቋረጥ በቂ ስለመሆኑ እና የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሐ አቶ ሙሉጌታ ወጊዩርጊስ በአሰሪና ሰራተኛ መካከል በተነሳ ክርክር ኢትዮቴሌኮም ደቡብ ምዕራብ እና ሚያዚያ በመጀመሪያ ደረጃ የቀረበው ለክልል የመጀመሪያ ደረጃ ጋምቤላ ሪጅን ፍቤት ከሆነ ጉዳዩ በተነሳበት ክልል የሰበር ችሎት የተደራጀ እስከሆነ ድረስ በክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት እና ሳይታይ እና ውሳኔው የመጨረሻ መሆኑ ሳይረጋገጥ በቀጥታ ለፌዴራል ጠፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ወሮ ሳባ መንገሻ ቀርቦ ሊስተናገድ የሚችልበት ህጋዊ ምክንያት የሌለ ስለመሆኑ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ተቁ የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ የሰመቁ ተከራካሪ ወገኖች ውሳኔው ገፅ የተሰጠበት ቀን በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ብብሥራ ተከራካሪ ወገኖች ማንነት የፍርድ ቤቶችን መተሃራ ስኳር ፋብሪካ መጋቢት ሥልጣን የክልል ወይም የፌዴራል ብሎ ለመወሰን እና እንደወሳኝ መለኪያ ሊወስድ የሚገባ ስላለመሆኑ ጥበቡ እሸቱ ሰዎች ኢፌዲሪ ሕገ መንግሥቱ አንቀጽ እና ከፍብሥሥሕቁጥር እና አዋጅ ቁአንቀፅ በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ በሠራተኛ ዕድገት ዝውውርና ወሮ አልማዝ ባዛ መጋቢት ዐዐ ሥልጠና በሚመለከት አሠሪው የሚወስዳቸው እና አርምጃዎች በፍርድ ሊታዩና ሊያልቁ የሚችሉ ጉዳዮች እንደሆኑ የደቡብ መንገዶች ባለስልጣን የኢፌዲሪ ህገመንግስት አንቀፅ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሰ እና ከአንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሀ የሥራ መሪ መብቱን ለማስከበር የሚችልበት የይርጋ ጊዜ ወሮ ጥሩቀርቅ መንግስቴ አቆጣጠር እና የፍብሕቁ የተገጣጣሚ ህንፃ አካላት ማምረቻ የካቲት ድርጅት የጡረታ እድሜያችን ሳይደርስ በጡረታ እንድንወጣ እነ ወሮ ደንቄ ከዳ ሀያ ሰዎች ሰኔ ተደርጐ የስራ ውላችን ከህግ ወጪ ተቋርጧል በማለት የሚቀርብ ክስን መደበኛ ፍቤት ስንብቱ በህግ አግባብ እና የተደረገ መሆን አለመሆኑን የማጣራትና የመመርመር ስልጣን ያለው ስለመሆኑ ኣ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ተቁ የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ የሰመቁ ተከራካሪ ወገኖች ውሳኔው ገፅ የተሰጠበት ቀን አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ተ አና የኢትዮጵያ ፐልፕ እና ወረቀት አዋጅ ቁጥር አንቀጽ አክስዮን ማህበር ከውል ውጭ ኃላፊነት የጉዳት ካሳ አከፋፈልን በተመለከተ በአንድ ጊዜ ሊሆን አቶ ጥምቀቱ ጋመነ ሚያዚያ የሚችል መሆን ያለመሆኑን ለመወሰን ለፍርድ ቤቱ እና የተተወ ስለመሆኑ በአንድ የግል ድርጅት ውስጥ ተቀጣሪ የሆነ ግለሰብ ወት ታገሰች ዮሐንስ የአካል ጉዳት በሚደርስበት ወቅት የጉዳት ካሳው አሰላሉ የጡረታ መውጫ እድሜውን መሰረት ቢያደርግ ተገቢ ስለመሆኑ የፍብሕቁጥር አዋጅቁ አንድ ሰው የሌላውን ሰው የሥራ ድካም ወይም በሌላው ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚያዚያ ሰው ሀብት በመገልገል በቂ ባልሆነ ምክንያት ጥቅም ያገኘ ሚኒስቴር እንደሆነ አላግባብ ባገኘው ጥቅም መጠን ለባለሀብቱ ወይም በጉልበቱ ለደከመው ሰው የመመለስና የመካስ እና ግዴታ ያለበት ስለመሆኑ በፍሕቁ አቶ ደስታ ጁላ ቤካሎ ከሳሽ የጠየቀውን የካሳ ገንዘብ ተከሳሽ በግልጽ አለመካዱ አቶ ሽኩር ጀማል ግንቦት የካሳውን መጠን ሙሉ ወይም በከፊል እንዳመነ አፍ የማያስቆጥር ስለመሆኑ ሰዎች አንድ ሆነው በአንድ ጉዳይ ካሳ እንዲከፍሉ ኣኗ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ተቁ የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ የሰመቁ ተከራካሪ ወገኖች ውሳኔው ገፅ የተሰጠበት ቀን የተገደዱ እንደሆነ በአንድነት እያንዳንዳቸው ሀላፊ ወሪት ኤደን ነጋሽ እንደሆኑና ለበደሉ ተግባር አነሳሽ በሆነው በዋና አድራጊው እና በተባባሪዎች መካከል ልዩነት የሚደረግ ስለመሆኑ በፍህቁ እና የፍብስስህቁ ቤተሰብ የቀለብ ገንዘብ መጠን ስለሚወሰንበት አግባብ ሜር አደም ሐሚድ ሐምሌ የተሻሻለው የፌዴራል የቤተሰብ አዋጅ ቁጥር እና አንቀጽ አንቀጽ ወሮ ሐናእ አብዱልቃድር ይርጋ በተመለከተ የሚቀርብ መቃወሚያ ከመልስ ጋር አቶ ኢብራሀም መሀመድ ኑር ሐምሌ መቅረብ ያለበት ስለመሆኑ እና የፍብስስህቁ ሐ እና ሥ እነ ወሮ ጀሚላ መሐመድ አራት ሰዎች በፍብስስህቁ መመዘኛ የሚያሟላ አቤቱታ እነ አቶ ዳንኤል ወንዳፈራ ሐምሌ አቅራቢ ፍርድ ተቃዋሚ የሚቃወመው ፍርድ በይግባኝ ሁለት ሰዎች ያልተሻረ ዋጋ ያለው እና ያልተፈፀመ መሆን ያለበት እና ስለመሆኑ እነ ወሮ አስናቀች ቦጋለ አራት ሰዎች የውርስ ንብረት ክፍፍልን በተመለከተ በውርስ ህጉ ወሮ አልማዝ በቀለ ሐምሌ የተመለከቱትን የውርስ ንብረት ክፍፍልን የሚገዙትን እና ድንጋጌዎች ይዘት መንፈስና አላማ የተከተለና ያገናዘበ አቶ ገዛኸኝ በቀለ መሆን ስላለበት የፍህቁ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ተቁ የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ የሰመቁ ተከራካሪ ወገኖች ውሳኔው ገፅ የተሰጠበት ቀን በህግ ፊት የሚፀና ስጦታ ለማድረግ ሰጪው ስጦታ ተክለፃድቅ ኤካ ግንቦት በተደረገበት ንብረት ላይ መብት ሊኖረው የሚገባ ስለመሆነየባልና የሚስት የጋራ በሆነ ንብረት ላይ እና አንደኛው ተጋቢ ብቻውን የሚያደርገው ስጦታ ዋጋ እነ አቶ መላኩ ፍሬውር ሰዎች የሌለው ስለመሆኑ ንብረት ትዳር ያለው አንድ የመንግስት ቤት ተከራይ በሞት እነ ወሮ ብርፃን ደሳለኝ ሰዎች ግንቦት በተለየ ጊዜ የተከራይነት መብቱ ለሌላኛው ተጋቢ እና ሊተላለፍ የሚችለው አግባብነት ባለው መመሪያ ወሮ ብርትኳን ዮሐንስ ስለመሆኑ አንድ ሰው በድልድል ያገኘውን መሬት ሌላ ሰው አብርፃ ሕሉፍ ገሰሰው ግንቦት ሊወስድበት የሚገባው በሕጉ የተመለከቱ ምክንያቶች እና ሲኖሩ ብቻ ሰለመሆኑ የትብክመንግስት የገጠር መሬት አጠቃቀም አዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና ደንብ ቁ ን በደንብ ቁጥር አዋጅ ቁጥር በኢፌዴሪ ሕገ መንግሰት አንቀጽ እና ወሮ ትበርህ ገብረሕይወት ኣሃ ኣሦኣሎኣከሃከነላ ርጋዐጠ ተቁ የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ የሰመቁ ተከራካሪ ወገኖች ውሳኔው ገፅ የተሰጠበት ቀን ሁከት ፈጥረሀል ተብሎ የተከሰሰ ሰው ሁከት ፈጥረሀል አቶ ሙሳ ደገፈ ሰኔ በተባለበት ነገር ላይ በፍርድ የተረጋገጠ መብት ካለው ሁከት ፈጠረ ሊባል ስላለመቻሉ እና የፍህቁ አቶ ጥላሁን ደስታ የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለይዞታ የሆነ ሠው ባለማቋረጥ አቶ ክፍሉ ገማርያም ሰኔ ለ ዓመታት ግብር በስሙ መክፈሉ ከተረጋገጠ እና የዚሁ ንብረት ባለቤት መሆን ስለመቻሉ ወሮ አስመረት መኮንን የፍህቁ ጉዳዩ ከይዞታ ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት እና ከሰነዶች ወሮ ዘይነብ ጀማል ጋር የተያያዘ በመሆኑ ብቻ በፍርድ ሊወሰን የሚችል አይደለም ሊባል ስላለመቻሉ እና እንዲሁም ምነ ይጣ በቸ ወረቀት ካርታ እነ የቦሌ ክፍለ ከተማ የዲዛይንና ሰኔ ወይም ሌሎች ሰነዶች ተወስደውብኛል ተብሎ ክስ ግንባታ አስተዳደር ጽቤት ሁለት በሚቀርብበት ጊዜ የተወሰዱበት አግባብ ህጋዊ መሆን ሰዎች አለመሆኑ በፍርድ ቤት ሊጣራ የሚችል ጉዳይ ስለመሆኑ የኢፌዲሪ ህገ መንግስት አንቀፅ የፍብስስህቁ ውል አንድ ፍርድ ሊፈጸም የሚገባው በፍርድ ባለእዳውና በሕግ ወሪት ጦቢያው መኮንን ሐምሌ አግባብ እንዳይያዙ ከሚጠቀሱት ንብረቶችመብቶች ውጪ ባሉት የፍርድ ባለእዳ ንብረቶች መብቶች ስለመሆኑ እና በህግ አግባብ መብቱን ባስተላለፈ ንብረት ላይ የቀድሞ ኗሃ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ተቁ የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ የስመቁ ተከራካሪ ወገኖች ውሳኔው የተሰጠበት ቀን ገፅ ባለቤት በድጋሜ ሽያጭ የሚፈጽምበት አግባብ የሌለ ስለመሆኑ የፍብሥሥሕቁ እነ አቶ አርቁ ጎዳ ሁለት ሰዎች የዋስትና ግዴታ ግልፅ መሆን ያለበት ስለመሆኑ ኃላፊነቱም ግዴታ ከተገባለት እዳ ወሰን ለማለፍ እንደማይችል እና እንዲሁም ይህ ለአፈፃፀሙ ግዴታ የተገባለት የእዳመጠን ወይም የገንዘብ ልክ በዋስትና ውሉ ካልተገለፀ ዋስትናው ፈራሽ ስለመሆኑ ከዚህ በተጨማሪ ገና ለወደፊት ሊደርስ ለሚችል ግዴታ አፈፃፀምም ዋስ ለመሆን እንደሚችል ነገር ግን በግልፅ ለምን ያህል እዳ ተጠያቂ ሊሆን እንደሚችል በግልፅ በውሉ ላይ መስፈር ያለበት ስለመሆኑ ፍብህቁ አቶ ልዑል ዘወዴ እና አጀመራ የወርቅ ግብይት ኃየተየግማህበር ሚሜያዝያ የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ በተመለከተ መንግስት ካለበት ኃላፊነት የተነሳ በተዋዋይ ወገኖች መካከል ውል እንዲዋዋሉ እና መዝገብ እንዲያደራጁ የተወሰነ አካልን ባላደረገበት ጊዜና ቦታ በአካባቢው የሚፈፀሙ ልማዳዊ አሰራሮችን ህጋዊ መሰረት የላቸውም ለማለት የማይቻል ስለመሆኑ ከፍሕቁ የቀይ አፈር ገዳሞች እና አቶ ኤርሚያስ ገሠሠ ሰኔ ወንጀል በወንጀል ጉዳይ ፍርድ በሚሰጥበት ጊዜ ተከሳሹን ጥፋተኛ ሆኖ ያስገኘው ሕግ በፍርዱ ውስጥ መገለጽ እንደሚገባውና የጥፋተኝነት ውሳኔው የሚሰጥበት ድንጋጌ መፈጸሙ እነ አቶ ወልዱ ድስት ሰዎች ገአብዝጊ ኣሃ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ተቁ የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ የሰመቁ ተከራካሪ ወገኖች ውሳኔው ገፅ የተሰጠበት ቀን ከተረጋገጠው የወንጀል ፍሬ ነገር ጋር በጥንቃቄ መነጻጸር እና ሚያዝያ የሚገባው ስለመሆኑ ወመሕስስቁ የትግራይ ክልል ዐሕግ አንድ ሰው በወንጀል ተከሶ በሌለበት የጥፋተኝነት ውሳኔ እነ አቶ አዳሙ ዘለቀ ሰዎች ከተሰጠ በኃላ ጥፋተኛ የተባለው ስው ቀርቦ በሌለበት የተሰጠውን ውሳኔ ለማስነሳት ሳይሆን በዋናው ጉዳይ ላይ እና ሰኔ በቀጥታ ይግባኝ ከጠየቀ በኃላ በሌለሁበት የተሰጠው የአማራ ክልል አቃቤ ሕግ ውሳኔ ይነሳልኝ ብሎ ቢያመለክት በፊት የጠየቀው ይግባኝ በህጉ ላይ የተቀመጠውን የ ቀን የጊዜ ገደብ የሚያቋርጥ ስለመሆኑ የወመስስህቁ በተለያየ ጊዜና መዝገቦች የተለያዩ ቅጣቶች በአንድ አቶ መኮንን ወለላው ካሳ ሰኔ ተከሳሽ ላይ በሚወሰንበት ጊዜ ተከሳሹ ይጣመርልኝ ብሎ በሚጠይቅበት ጊዜ ተደምረው የሚፈፀሙ ሲሆን የቅጣት እና ማቅለያ ምክንያቶች ግን እንደገና በድጋሚ የሜታዩበት የፌዴራል ሥነ ምግባር እና ፀረ የህግ አግባብ የሌለ ስለመሆኑ ሙስና ኮሚሽን ዓቃቤ ህግ የወህአንቀፅ ከውል ግንኙነት ጋር በተያያዘ በህገ ወጥ መንገድ መብትን አቶ ፅጋቡ ወላይ ገብሩ ሰኔ ማስከበር የወንጀል ተጠያቂነትን የሚያስከትል ስለመሆኑ እና የወህአንቀፅ ለ የትግራይ ክልል ዐቃቤ ሕግ አንድ ተከሳሽ በሌለበት የተሰጠበት ውሣኔ እንዲነሳለት አቶ ገመድህን ኃማርያም ግንቦት የሚያቀርበውን ማመልከቻ በመቀበል ከሚቻልባቸው ምክንያቶች አንዱ መጥሪያ ለተከሳሹ ያለመድረስ ጉዳይ ስለመሆኑ እና ኣሃ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ተቁ የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ የስመቁ ተከራካሪ ወገኖች ውሳኔው የተሰጠበት ቀን ገፅ የወመሕሥ ሥቁ ትግራይ ክልል ዐህግ አንድ በወንጀል ድርጊት ቅጣት የተጣለበትን ተከሳሽ ቅጣቱ እንዳይፈፀም ፍርድ ቤቱ ለማድረግ የሚችለው ጥፋተኛው በመልካም ጠባይ እንደሚመራ እንዲፈፅም የተሰጠውን ግዴታ እንደሚቀበል በሚቻለው መንገድ ሁሉ በጥፋቱ የደረሰውን ጉዳት እንደሚክስ ወይም ለተበዳዩ እንደሚከፍል እና ለዚሁ ጉዳይ በተወሰነ ጊዜ ውስጥ የፍርድ ቤቱን ወጪ አንደሚከፍል ማረጋገጫ ከሰጠ ስለመሆኑ ከዚህም በተጨማሪ ፍርድ ቤቱ ጥፋተኛው ለገባበት ግዴታ አፈጻፀም መተማመኛ ዋስትና የሚጠይቅ ስለመሆኑ አንቀጽ እና የደቡብ ብሔር በሔረሰቦች ሕዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ክልል አቃቤ ህግ እና አቶ መኩሪያ ቡሎ መጋቢት የተሻሻለው የቅጣት አወሳሰን መመሪያ ከመውጣቱ በፊት በተፈፀመ ወንጀል ከተፈረደበት እና ሆኖም ግን ወንጀሉ በተፈፀመበት ጊዜ ስራ ላይ ከነበረው የቅጣት አወሳሰን ይልቅ የተሻሻለው መመሪያ ለተከሳሹ ቅጣትን የሚያቀልለትና ተከሳሹን የሚጠቅም ሆኖ ከተገኘ ይፄው የተሻሸለው መመሪያ ላይ ያለው ቅጣት የሚፈጽምበት ስለመሆኑ የወንጾል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ የወንጀል ህግ አተረጓጓም መርሆን መከተል ያለበት ስለመሆኑ ወንጀል ህጉ ቁ አቶ ሰለሞን ደሣለኝ እና የደቡብ ክልል ዐህግ ግንቦት አንድ ተከሳሽ በክስ ማመልከቻ ላይ የተዘረዘረውን ወንጀል ለመስራቱ በሙሉ ያመነ እንደሆነ ጉዳዩ የቀረበለት ፍርድ ቤት ተከሳሹ ጥፋተኛ ነኝ ብሏል ሲል በመዝገብ ካሰፈረ ዘፈሩ ወልደ ትንሣኤ አብርሃ ሚያዚያ ኣሃ ኣሦኣሎኣከሃከነላ ርጋዐጠ ተቁ የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ የሰመቁ ተከራካሪ ወገኖች ውሳኔው ገፅ የተሰጠበት ቀን በኃላ በተከሳሹ ላይ የጥፋተኝነት ውሳኔ መስጠት የሚገባው እና ስለመሆኑ የወመስስህአ የፌዴራል ዐቃቤ ህግ አንድ ሰው በአንድ አይነት የወንጀል አሳብ ወይም ረዳት ሳጂን አህመድ ለገሰ መጋቢት ዐዐ ቸልተኝነት የፈጸመው ወንጀል አንድን የሕግ ድንጋጌ ብቻ የሚጥስ ቢሆንም አንድ አይነት ጉዳት ያስከተለው እና ቁጥራቸው ከአንድ በላይ በሆነ ሰዎች መብት ወይም ጥቅም ላይ ሲሆን እንደተደራራቢ ወንጀሎች ሊቆጠር የፌዴራል ዐቃቤ ሕግ የሚገባ ስለመሆኑ የወንጀል ሕጉ አንቀጽ ዐሀ ሐ እና የዳኝነት ስልጣን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰበር ሰሚ ችሎት ማስረጃ ዐ ግርማ አያሌው ዋልታንጉስ መጋቢት ዐዐ የመመዘን እና ፍሬ ጉዳይን የማጣራት ስልጣን የሌለው እና ስለመሆኑ የአአ ከተማ አስተዳደር ቻርተር አዋጅ ቁጥር የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አንቀጽ ምክር ቤት በመንግስት በጀት በከፊልም ሆነ በሙሉ የሚተዳደሩ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ማርች መጋቢት ዐዐ መስሪያ ቤቶች ውስጥ የሚፈጠሩትን የመብት ጥያቄዎች ፕሮጀክት መመራት ያለበት በመንግስት ሰራተኞች አዋጅ መሆን አለበት አና ብአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሠ አዋጅ እነ ቤተልሔም ሽፈራ አንቀጽ ሶስት ሰዎች በአዋጅ ዐዐዐ ደንብ ቁጥር ዐዐ እና ኣዚ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ተቁ የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ የስመቁ ተከራካሪ ወገኖች ውሳኔው የተሰጠበት ቀን ገፅ ዐዐዐ ከከተማው አስተዳደር አስፈፃሚ አካላት የመቆጣጠር ስልጣን እና ተግባር ጋር እንዲሁም የከተማው አስተዳደር ከሚያስተዳድራቸው የመንግስት ቤቶች ጋር እና የከተማው አስተዳደር አካልም በተከሳሽነት በሚቀርብበት ጊዜ የስረ ነገር ስልጣን የከተማው ፍርድ ቤቶች ስለመሆኑ በአንድ ክስ ውስጥ ብዙ አቤቱታዎች ቀርበው ከነዚሁ በከፊል ዋናውን ክስ የሚመለከቱ በከፊል ደግሞ ዋናውን ክስ መነሻ አድርገው ቅርንጫፍ ነገሮችን የሚመለከቱ በሆነ ጊዜ የፍርድ ቤቱ ስልጣን የሚወሰነው ከፍተኛ ግምት ያለውን አቤቱታ መሰረት አድርጎ በመከተል ስለመሆኑ መመሪያ ቁጥር አዋጅ ቁጥር የተሻሻለው የአዲስ አበባ ከተማ ቻርተር አንቀጽ ለ እና ረ የፍብሥሥሕቁ ፀ አቶ ተክለብርፃሃን ዘገየ እና አነ አቶ ሸምሰዲን አክመል አራት ሰዎች ሐምሌ ከጉምሩክ ሥነ ሥርዓት ጋር በሚሰጡ አስተዳደራዊ ውሳኔዎች ቅር የተሰኘ ሰው ለባለስልጣኑ አቤቱታ አጣሪ ቡድን ከዛም ለግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ በየደረጃው ሳያቀርብ በቀጥታ ጉዳዩ በመደበኛ ፍቤት እንዲታይለት የሚጠይቅበት አግባብ የሌለ ስለመሆኑ አዋጅ ቁጥር አንቀፅ እና ንዑስ አንቀፅ ሐ አንቀፅ ሐ እና ማም ኢንዱስትሪ ኃላየተየግልማህበር እና እነ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ሁለት ሰዎች ሐምሌ ኣኗጸኗ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ተቁ የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ የሰመቁ ተከራካሪ ወገኖች ውሳኔው ገፅ የተስጠበት ቀን ጉምሩክ በሕጉ አግባብ ስልጣን ባለው አካል ያልተከፈለ ቀረጥና የኢትዮሏያ ገቢዎችና ግምሩክ ታክ እንደተከፈለ የሚቆጠርበት የሕግ አግባብ የሌለ ባለስልጣን ስለመሆኑ ግንቦት ቀረጥና ታክሱን የማስከፈል ስልጣን በህገ መንግስቱ እና ተለይቶ የተቀመጠ ስለመሆኑ የሕገ መንግሥቱ አንቀጽ አዋጅ ቁጥር ዐዐዐ አንቀጽ እና ዐ ከአዋጅ ቁጥር ዐዐብ አንቀጽ በ እና ሀለ እነ ጋርዊች ዋንግ ሶሰት ሰዎች አንድ የግብር ውሳኔ በግምት ስለሚወሰንበት አግባብ ሙሉ አሚን ትሬዲንግ ኃየተየግል ግንቦት የግብር ህግ አዋጅ ቁጥር አንቀፅ ማህበር እና የኢትዮጵያ ገቢዎች እና ጉምሩክ ባለሥልጣን ህጋዊ ቀረጥ የተከፈለበት ዕቃ ህጋዊ የግምሩክ ስርዓት ኦዞ ግሎባል ኃየተየግል ማህበር ግንቦት ካልተፈፀመበት ዕቃ ጋር ተቀላቅሎ ከተያዘ እና እና ከተወረሰ በህጋዊ መንገድ ዕቃው ሲገባ የተከፈለው ቀረጥነ እንዲመለስለት የዕቃው ባለቤት የሚጠይቅበት የህግ ስርዓት ስላለመኖሩ አዋጅ ቁጥር አንቀፅ የኢትዮጵያ ገቢዎች ጉምሩክ ባለሥልጣን ኣኣ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ተቁ የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ የሰመቁ ተከራካሪ ወገኖች ውሳኔው ገፅ የተሰጠበት ቀን አፈጻጸም በፍርድ ቤት የተሰጠ ውሣኔ ሕጋዊ ባልሆነ እአና ወሮ አፍሪካ ታደሰ መጋቢት ውሳኔውን ውጤት አልባ በሚያድርግ መልኩ ውድቅ እና ሊደረግ የሚችልበት አግባብ ስላለመኖሩ የአስተዳደር አካል በባለቤትነት ማረጋገጫ ማስረጃ አሰጣጥ ወሮ ያለምወርቅ ታደሰታልፏል ላይ ፍጹም የሆነ አስተዳደራዊ ስልጣን ያለው ስላለመሆኑ የጎባ ከተማ አስተዳደር ፅቤት ፍብሥሥሕቁጥር የፍብሕቁጥር እና አንድ ንብረት ወይም ቤት የወቅቱ የገበያ ዋጋ ሊቆቁረጥ እነ ወሮ የልፍኝ መኮንን ሁለት ሐምሌ የሚችለው ከተቻለ በስምምነት ይህ ካልተቻለ ደግሞ ቤቱ ሰዎች ለጨረታ ቀርቦ በሚያወጣው ከፍተኛ ዋጋ መሰረት ስለመሆኑ እና አቶ ዘርሁን መኮንን ለፍርድ ማስፈጸሚያ የቀረበን የማይንቀሳቀስ ንብረት ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም የካቲት ዐዐ ለመጀመሪያ የሐራጅ ሽያጭ የሚቀርብበትን የዋጋ አማ ዓድዋ ቅርንጫፍ ግምትን አስመልክቶ የተነሳ ክርክርን የሚመለከት እና እነ አቶ ሲሆንፍብስስሕቁ ሀ ሐጎስ ተስፋይ ሁለት ሰዎች አንድ የፍርድ ባለገንዘብ በፍርድ ባለዕዳ ንብረት ላይ አቶ አማረ መልካሙ ሐምሌ በህግበውል ወይም በፍቤት ትዕዛዝ የቀደምትነት መብት ካላቋቋመ በቀር ከሌሎች የፍርድ ባለገንዘቦች ጋር ደረጃቸውመብታቸው አኩል መሆኑን ግምት ውስጥ በማስገባት ባስፈረዱት የገንዘብ መጠን መቶኛ ስሌት በፍርድ ቤት ትዕዛዝ የታገደውን ገንዘብ እንዲከፍሉ እና አቶ ካሌብ ህሉፍ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ተቁ የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይ የሰመቁ ተከራካሪ ወገኖች ውሳኔው ገፅ የተስጠበት ቀን ማድረጉ የህግ መሰረት ያለው ስለመሆኑ የፍስስህቁ የፍህቁ ልዩ ልዩ አግባብ ባለው የዩኒቨርስቲ አካል በተሰጠ አስተዳደራዊ መር ግዛቸው ጥሪት ሐምሌ ውሳኔ የዩኒቨርሲቲ መምህራን ቅሬታ ሲኖራቸው የይግባኝ መብት ያላቸው ስለመሆኑ እና ይግባኙን የማስተናገድ ስልጣን የፌደራል የመንግስት ወሎ ዩኒቨርሲቲ ሠራተኞች አስተዳደር ፍቤት ስለመሆኑ አንድ ሰው የፖሊስ ቅጥር ፎርም የሚል ስያሜ የያዘ ዶር ሕሊና ፍቅሬ ሐምሌ ሰነድ ስለሞላ ወይም በቅጥር ፎርሙ በሕጉ አግባብ የሚገኙት ማፅረጎች ተሰጥተውት የጥቅማ ጥቅሙ ተጋሪ እና መሆኑ ብቻ ጉዳዩን በፖሊስ መተዳደሪያ ደንብ መሰረት እንዲዳኝ ማድረግ ተገቢ ስላለመሆኑ አዋጅ ቁ አንቀፅ የፌዴራል ፖሊስ አባላት መተዳደሪያ የሚኒስተሮች ምክር ቤት ደንብ ቁ አንቀፅ እና የፌዴራል ፖሊስ ሆስፒታል ኣአ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የፍትሐብሔር ሥነሥርዓት ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች አለማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች ቱሌን ዩኒቨርሲቲ አሲስታንስ ፕሮግራም ኢትዮጵያ ጠበቃ ሰማው ንጋቱ ቀረቡ ተጠሪዶር ዮዲት አብርሃም ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ ከአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ ጋር የተያያዘ የይርጋ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን የተጀመረውም ከሳሽ የነበሩት የአሁኗ ተጠሪ በፌየመደፍቤት ተከሳሽ በነበረው የአሁኑ አመልካች ላይ በ ዓም ባቀረቡት ክስ ነው የክሱም ይዘት ባጭሩ ከሳሽ ከ ዓም ጀምሮ በሰው ኃይል ከፍተኛ አማካሪነት የስራ መደብ በተከሳሽ ድርጅት ሲያገለግሉ ቆይተው የስራ ውላቸውን በራሳቸው ፈቃድ ከ ዓም ጀምረው ማቋረጣቸውን እና ተከሳሽ ድርጅት የተለያዩ ክፍያዎችን ሊከፍላቸው ፈቃደኛ ሳይሆን መቅረቱን የሚገልጽ ሆኖ ያልተከፈላቸው የአራት ወር ደመወዝየዓመት ዕረፍት ክፍያየተጠራቀመ ፕሮፊደንት ፈንድ አና ክፍያ የዘገየበት ታስቦ እንዲከፈላቸው ይወሰን ዘንድ ዳኝነት የተጠየቀበት ነውተከሳሽ ድርጅት በ ዓም በሰጠው መልስ የይርጋ መቃወሚያ እና የፍሬ ጉዳይ መልስ ያቀረበ ሲሆን የይርጋ መቃወሚያው ይዘትም ከከሳሽ ጋር የነበረው በየጊዜው የሚታደስ የስራ ውል ለመጨረሻ ጊዜ ለሶስት ወር የተራዘመው በ ዓም በመሆኑ የከሳሽ የስራ ውል የተቋረጠው ከሳሽ እንደሚሉት ከ ዓም ሳይሆን ከ ዓም ጀምሮ መሆኑን እና ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ክሱ እስከቀረበበት ዓም ድረስ ያለው ጊዜ ሲቆጠር ደግሞ ከዘጠኝ ወር በላይ በመሆኑ ክሱ በይርጋ ሊዘጋ ይገባል የሚል ነው ፍቤቱም ክሱን ከሰማ እና የመቃወሚያ ክርክሩን ከመረመረ በኃላ በግራ ቀኙ መካከል በ ዓም በተደረገው የመጀመሪያ ውል ላይ የስምምነቱ ጊዜ የሚራዘመው ሁለቱም ወገኖች በጊዜው ርዝማኔ ላይ በጽሁፍ በሚያደርጉት ስምምነት እንደሆነ መገለጽንተከሳሽ በ ዓም ፃፍኩ የሚለው የማራዘሚያ ደብዳቤ ከሳሽ ያልተስማሙበት እና ማብራሪያም የጠየቁበት መሆኑንበዚህም ምክንያት በግራ ቀኙ መካከል የውል ማራዘሚያ ስምምነት አለ ሊባል የማይችል መሆኑን እና ከሳሽ ስራቸውን መቀጠል በመፈለጋቸው ከ ዓም በኃላም ስራ ላይ መቆየታቸውን ተከሳሽ ድርጅት ክሱ በተሰማበት ወቅት ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ያመነ መሆኑን ገልጾ የከሳሽ የስራ ውል የተቋረጠው ከሳሽ አንደሚለው በ ዓም ጀምሮ ሳይሆን ከ ዓም ጀምሮ መሆኑን የስራ ውሉ የተቋረጠው ከ ዓም ጀምሮ ነው በማለት ተከሳሽ ያቀረበው ክርክር ተቀባይነት ያጣ ቢሆንም ከሳሽ የስራ ውላቸውን ካቋረጡበት ከ ዓም ጀምሮ ፍቤት ቀርበው ፋይል እስካስከፈቱበት ዓም ድረስ ያለው ጊዜ ሲሰላ ስድስት ወር ከአራት ቀን በመሆኑ እና በዚህም ሁኔታ ክሱ የቀረበው ይርጋው ከሞላ ከአራት ቀናት በኃላ በመሆኑ ክሱ በይርጋ ቀሪ ነው በማለት መዝገቡን በብይን ዘግቶታል በዚህ ብይን ቅር በመሰኘት የስር ከሳሽ ባቀረቡት ይግባኝ ሳቢያ የፌከፍቤት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኃላ በፍሥሥሕቁ ድንጋጌ መሰረት አንድ ክስ እንደቀረበ የሚቆጠረው ክስ የቀረበበት ጽሁፍ በፍቤት በቀረበ ጊዜ በመሆነ እና የክስ ማመልከቻው ለሬጅስትራር ጽቤት ቀርቦ ምልክት የተደረገበት በ ዓም ሆኖ እያለ የስር ፍቤት ፋይሉ የተከፈተበትን ዓም ክስ የቀረበበት ቀን አድርጎ መውሰዱ ተገቢ አንዳልሆነ ገልጾ የስራ ውሉ ከተቋረጠበት ከ ዓም ጀምሮ ክስ እስከቀረበበት ዓም ድረስ ያለው ጊዜ ስድስት ወር ያልሞላው በመሆኑ ክሱ በይርጋ አይታገድም ሲል ብይኑን ሽሮ የስር ፍቤት የፍሬ ጉዳይ ክርክሩን ሰምቶ ውሳኔ ይሰጥበት ዘንድ ጉዳዩን በፍሥሥሕቁ መሰረት በመመለስ ውሳኔ የሰጠ ሲሆን ተከሳሽ ድርጅት አቅርቦት የነበረውን መስቀለኛ ይግባኝ ደግሞ በተመሳሳይ ቀን በፍሥሥሕቁ መሰረት ዘግቶ አሰናብቷል አመልካች አቤቱታውን ለዚህ ችሎት ያቀረበው ይሰሚው ፍቤት የሰጠው ውሳኔ እና መስቀለኛ ይግባኙን በትዕዛዝ በመዝጋት የሰጠው ትዕዛዝ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት በመሆኑ ሊታረም ይገባል በማለት ሲሆን የሰበር አቤቱታው ተመርምሮ ይሰሚው ፍቤት አመልካች ባቀረበው መስቀልኛ ይግባኝ ላይ የግራ ቀኙን ክርክር ሳይሰማ በፍሥሥሕቁ መሰረት የመዝጋቱን አግባብነት ከፍሥሥሕቁ ድንጋጌ አንጻር ተጠሪዋ ባሉበት ለማጣራት ይቻል ዘንድ ጉዳዩ ለሰበር ክርክር እንዲቀርብ በመደረጉ ግራ ቀኙ የጽሁፍ ክርክር ተለዋውጠዋልየጉዳዩ አመጣጥ እና የክርክሩ ይዘት ከላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም አቤቱታ የቀረበበት ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት መሆን አለመሆኑን ለክርክሩ ከተያዘው ጭብጥ አንጻር መርምረናል በዚህም መሰረት በአንድ የይግባኝ ክርክር መልስ ሰጪ የሆነው ወገን በቀጥታ ይግባኝ ያላቀረበ ቢሆንም እንኳ ተገቢውን ዳኝነት ከፍሎ ይግባኝ ባዩ ባቀረበው የይግባኝ ክርክር በመልስ ሰጪነት ከሚያቀርበው ክርክር ጋር በፍርዱ ቅር የተሰኘበትን ጉዳይ በማቅረብ በይግባኝ ባይነትም ለመከራከር እንደሚችል እና በዚህ ሁኔታ የቀረበውን ይግባኝ መልስ ሰጪው ለይግባኝ ባይ ያደረሰ ስለመሆኑ መተማመኛ ካላቀረበ ማመልከቻው በመልስ ሰጪው ኪሳራ ተገልብጦ ለይግባኝ ባዩ እንዲደርስ ፍቤቱ ትዕዛዝ ሊሰጥ እንደሚችል በፍብሥሥሕቁ እና ተመልክቷል በመሰረቱ አንድ ይግባኝ በሚቀርብበት ጊዜ ይግባኙ የተመሰረተው በስር ፍቤት የመዝገብ ግልባጭ ላይ ብቻ ከሆነ ፍቤቱ ይግባኝ ባዩን ከሰማ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ በኃላ መልስ ሰጪን መጥራት ሳያስፈልግ ይግባኙን ዘግቶ ማሰናበት የሚችል ስለመሆኑ እና መሰጪው ወገን የሚጠራው ይግባኙ ባልተሰረዘ ጊዜ ብቻ ስለመሆኑ በፍብሥሥሕቁ እና ድንጋጌዎች ላይ በግልጽ ተመልክቷል መስቀለኛ ይግባኝ ስለሚስተናገድበት ስርዓት በሕጉ በተለየ ሁኔታ በግልጽ የተመለከተ ነገር አስከሌለ ድረስ በፍብሥሥሕቁ እና ድንጋጌዎች የተመለከተው የክርክር አመራር ስርዓት ለመስቀለኛ ይግባኝም በተመሳሳይ ሁኔታ ተፈጻሚነት የሚኖረው በመሆኑ በፍብሥሥሕቁ ፎ በተመለከተው መሰረት መልስ ሰጪው ወገን የሚያቀርበው የይግባኝ ማመልከቻ ግልባጭ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ለይግባኝ ባዩ እንዲደርስ ሊደረግ የሚችለው ይግባኙ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ያልተሰረዘ በሆነ ጊዜ ብቻ ነውበመሆኑም መልስ ሰጪው ወገን ያቀረበው የይግባኝ አቤቱታ ከተሰማ በኃላ የሌላኛውን ወገን ክርክር መስማት ሳያስፈልግ ይግባኙ በፍብሥሥሕቁ መሰረት እንዲሰረዝ በማድረግ የሚሰጥ ትዕዛዝ በፍብሥሥሕቁ የተመለከተውን የክርክር አመራር ስርዓት የሚቃረን ነው ለማለት የሚቻል ሆኖ አልተገኘም ሲጠቃለል በፌየመደፍቤት የተሰጠው ብይን ከአመልካች ክርክር አንጻር ጉድለት የሌለበት መሆኑን በማረጋገጥ የአሁኑ አመልካች በመልስ ሰጪነት አቅርቦት በነበረው ይግባኝ ላይ የሌላኛውን ወገን ክርክር መስማት ሳያስፈልግ መስቀልኛ ይግባኙን በፍሥሥሕቁ መሰረት ዘግቶ በማሰናበት ይሰሚው ፍቤት የሰጠው ትፅዛዝ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ነው ለማለት የሚቻል ሆኖ ስላልተገኘ የሚከተለው ውሳኔ ተሰጥቷል ውሳኔ ክሱ በይርጋ የሚታገድ ነው በማለት የፌየመደፍቤት በመቁ በ ዓም ሰጥቶ የነበረውን ብይን ሽሮ ክሱ በይርጋ የሚታገድ ስላልሆነ የፍሬ ጉዳይ ክርክሩ ታይቶ ሊወሰን ይገባል በማለት እና ጉዳዩን በፍሥሥህቁ መሰረት ወደ ስር ፍቤት በመመለስ የፌከፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው ውሳኔ እና የአሁኑ አመልካች በመልስ ሰጪነት አቅርቦት የነበረውን ይግባኝ በፍሥሥሕቁ መሰረት ዘግቶ በማሰናበት የፌከፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው ትዕዛዝ በፍሥሥሕቁ መሰረት ፀንቷል በፌየመደፍቤት በመቁ የተያዘው ክርክር ለጊዜው ታግዶ እንዲቆይ በዚህ መዘገብ በ ዓም ተሰጥቶ የነበረው ትዕዛዝ ተነስቷል የውሳኔው ግልባጭ ለስር ፍቤቶች ይላክ የሰበር ክርክሩ ያስከተለውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ውሳኔ ያገኘ ስለሆነ መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ብገ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የሰመቁ ሰኔ ቀን ዓም ዳኞችአልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሜ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች አቶ አየለ ሚናሞ ቀረቡ ተጠሪ አቶ አሰፋ ባዩ ተወካይ አቶ ዘርይሁን ሞገስ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ የአሁኑ ተጠሪ ተወካይ በጠበቃቸው አማካኝነት ግንቦት ቀን ዓም በተጻፈ አቤቱታ የአሁን አመልካች ተጠሪው በሌለበት የንብረት ግምት ክስ አቅርበው በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት ብር ተጠሪው እንዲከፍላቸው በማስወሰን የተጠሪን ይዞታ በስማቸው ማዛወራቸውን ሚያዚያ ቀን ዓም ተጠሪ ባቀረቡት ክርክር መነሻ አመልካቹ ውሳኔውን በማስረጃነት አያይዘው በማቅረባቸው የተረዱ ስለሆነ እና ውሳኔውም መብታቸውን የሚያሳጣ በመሆኑ በፍብሥሥህቁ መሰረት ውሳኔው ተነስቶ ተወካዩ ወደ ጉዳዩ ገብቼ እንድከራከር ይታዘዝልኝ ብለዋል ለአመልካችም የተጠሪው ተወካይ አቤቱታ እንዲደርሳቸው በተደረገው መሰረት ቀርበው በ ዓም በዋለው ችሎት ባቀረቡት መቃወሚያተጠሪው ለተወካዩ የሰጡት ውክልና በፍሕቁ መሰረት ንብረት እንዲያስተዳድሩ የተሰጠ እንጂ ተጠሪውን ወክለው በፍርድ ቤት ቆመው ለመከራከር የሚያስችላቸው ባለመሆኑ ውክልናው ተቀባይነት የለውም ሲሉ በመከራከራቸው ተወካዩም ለመቃወሚያው በሰጡት መልስ ቀደም ሲል እስከ ክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ድረስ በዚሁ የውክልና ማስረጃ ከአመልካች ጋር ስንከራከር ስለነበረ መቃወሚያው ውድቅ ተደርጎ ወደ ጉዳዩ ገብቼ እንድከራከር ይታዘዝልኝ ብለዋል የወንዶ ገነት ወረዳ ፍርድ ቤትም በ ዓም በዋለው ችሎት በሰጠው ብይን አመልካች ቀደም ሲል ክሱን ሲያቀርቡ የተጠሪው አድራሻ አዲስ አበባ ከተማ ወረዳ ቀበሌ የቤት ቁጥሩ በሚል በገለጹት መሰረት መጥሪያውን በአድራሻቸው ማድረስ ሲገባቸው ሳያደርሱ መጥሪያው ወደ ሌላ አድራሻ እንዲላክ በማድረግ ውሳኔ እንዲሰጥ ያደረጉ ስለሆነ ውሳኔው በፍብሥሥህቁ መሰረት ተነስቶ የተጠሪው ተወካይ ወደ ጉዳዩ ገብተው ሊከራከሩ ይገባል ሲል በይኗል ከዚህ ብይን በኋላ የአሁኑ አመልካች ባቀረቡት አቤቱታ በዋናው ጉዳይ ላይ ተጠሪው በሌሉበት ክርክር ተካሂዶ ፍርድ ከተሰጠ በኋላ የአፈጻጸም ክስ አቅርቤ ተጠሪው በሌሉበት ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ፍርዱ እንዲፈጸም ትዕዛዝ ተሰጥቶ ቤቱን እና ቦታውን ተረክቤ ወደ ስሜ ተዛውሮ የይዞታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ተሰጥቶኝ ጉዳዩ ተጠናቆ ሳለ በፍርድ በተጠናቀቀ ጉዳይ ክርክሩ ሊቀጥል አይገባምለተጠሪው ተወካይ ተጠሪው ውክልና የሰጡት በ ዓም ሲሆን ክሱ በቀረበ ጊዜም ተጠሪው ቀርበው እንዲከራከሩ በጋዜጣ ጥሪ ተደርጎ መቅረብ ስላልቻሉ በሕይወት መኖራቸውን ስለምጠራጠር በፍብሥሥህቁ መሰረት ራሳቸው እንዲቀርቡ ይታዘዝልኝ ሲሉ በመከራከራቸው የተጠሪው ተወካይም በጉዳዩ ለመከራከር የሚያስችለኝ ሙሉ ውክልና እያለኝ ዋናውን ባለጉዳይ ማቅረብ አስፈላጊ ስላልሆነ አመልካች ያቀረበው መቃወሚያ ተቀባይነት የለውም ሲሉ መልስ በመስጠታቸው ፍርድ ቤቱም ዓም በዋለው ችሎት በሰጠው ብይን ከመዝገቡ ማጣራት እንደተቻለው ተጠሪው ቀደም ሲል የተሰጠው ውሳኔ ተነስቶ እንደገና እንዲከራከሩ በፍብሥሥህቁ መሰረት የተፈቀደላቸው ሆኖ ሳለ የፍርድ ባለመብቱ የአሁን አመልካች አንደገና መቃወሚያ ማቅረባቸው ተገቢ ባለመሆኑ ተጠሪው በፍሥሥህቁ በተፈቀደላቸው መሰረት በተወካያቸው በዋናው ጉዳይ መከራከር ይችላሉ ሲል አመልካች ያቀረቡትን ክርክር ውድቅ አደርጓል አመልካችም በዚሁ ብይን ቅር በመሰኘት ይግባኙን ለሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያቀረቡ ሲሆን ፍርድ ቤቱም የግራ ቀኙን ወገን ካከራከረ በኋላ የወረዳውን ፍርድ ቤት ብይን ያጸናው ሲሆን ጉዳዩ በሰበር የቀረበለት የደቡብብብሕክመ ጠፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ በሥር ፍርድ ቤቶች ብይን ላይ የተፈጸመ የህግ ስህተት የለም ሲል አጽንቷል አመልካች ለዚህ ችሎት ባቀረቡት የሰበር አቤቱታም በዋናነት የጠቀሱት የቅሬታ ነጥብ ሲጠቃለል የተጠሪው ተወካይ ጠበቃ በንብረት ግምት ላይ ተጠሪው በሌለበት የተሰጠው ውሳኔ እንዲነሳላቸው በፍብሥሥህቁ መሰረት አቤቱታ አቅርበው መዝገቡ ከአመልካች በኩል የሚቀርበውን መልስ ለመቀበል እና የቃል ክርክር ለማድረግ በተቀጠረበት ቀን የተጠሪ ተወካይ በመቅረባቸው የውክልናው ማስረጃ በወካዩና በተወካዩ መካከል የዝምድና ትስስር ሳይኖር የተሰጠ መሆኑንእንዲሁም የውክልና ማስረጃው በፍሕቁ መሰረት ተወካዩ በፍርድ ቤት ቀርቦ ለመከራከር በሚያስችል መልኩ የተሰጠ ባለመሆኑ ተወካዩ ተጠሪውን ወክለው ለመከራከር የሚያስችል ውክልና ማስረጃ የላቸውም በሚል ክርክር ከማቅረብም ሌላ ዋናው ባለጉዳይ በህይወት መኖር አለመኖራቸውን ስለምጠራጠር በፍብሥሥህቁ መሰረት ቀርበው እንዲከራከሩ እንዲታዘዝ በሚል ላቀረብኩት ክርክር የወረዳው ፍርድ ቤት የውክልና ማስረጃው ተወካዩ ክርክር ለማድረግ የሚያስችላቸው መሆን ስላለመሆኑ በዝምታ በማለፍ ቀደም ሲል የተሰጠውን ውሳኔ በፍብሥሥህቁ መሰረት በማንሳት ክርክሩ እንዲቀጥል መበየኑና በይግባኝ እና በሰበር በየደረጃው ያሉ የክልሉ የበላይ ፍርድ ቤቶችም ማጽናታቸው ተቀባይነት የለውም የሚል ነው የተጠሪው ተወካይ በሰጡት መልስ በውክልናው ማስረጃው ለክርክሩ መነሻ የሆነውን የተጠሪን ንብረት በተመለከተ ክስ እንዳቀርብመልስ እንድሰጥ እና ክርክር ለማድረግ በግልጽ ሥልጣን የተሰጠኝ በመሆኑ እንዲሁም በዚሁ የውክልና ማስረጃም ተጠሪውን በመወከል ያሰጠሁትን ውሳኔ መሰረት በማድረግ አመልካች ያቀረቡት ክስ በመሆኑ ቀደም ሲል ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ በተደረጉት ክርክሮች አንድም ቀን የውክልና ማስረጃውን በመቃወም ያቀረቡት ክርክር ሳይኖር አሁን ግን ማስረጃው ተቀባይነት የለውም ሲሉ ያቀረቡት ክርክር ተገቢ ባለመሆኑ የሰበር አቤቱታቸው ውድቅ ሊደረግባቸው ይገባል ብለዋል አመልካችም ለተጠሪው የመልስ መልስ ከማቅረባቸውም ሌላ ይህ ችሉት የግራ ቀኙን ወገኖች የቃል ክርክር ሰምቷል የጉዳዩ አመጣጥ ከዚህ በላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም አመልካች የተጠሪው ተወካይ የያዙት የውክልና ማስረጃ ክርክሩን ለማድረግ የሚያስችላቸው አይደለም ሲሉ ያቀረቡትን ክርክር የስር ፍርድ ቤቶች በማለፍ ቀደም ሲል የተሰጠውን ውሳኔ በማንሳት ተወካዩ ክርክሩን እንዲቀጥሉ ብይን የሰጡት በአግባቡ ነው። የሚለውን ጭብጥ ይዘን ክርክሩን እንደሚከተለው መርምረናል የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በፍርዱ መግቢያ ላይ የአሁን ተጠሪዎች ታህሳስ ቀን ዓም የተጻፈ የተሻሻለ ክስ ማቅረባቸውን የገለጸ ሲሆን አመልካችም ጥር ቀን ዓም የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያና በአማራጭ በፍሬ ጉዳዩ ላይ መልስ ማቅረቡን መዝግቧል ፍርድ ቤቱ በጉዳዩ ላይ ፍርድ የሰጠውም ይህንኑ የተሻሻለውን ክስ እና አመልካች ጥር ቀን ዓም ያቀረበውን መልስ መሰረት በማድረግ ነው ሆኖም በተሻሻለው የተጠሪዎች ክስ ላይ አመልካች መልስ ስለመስጠቱ የፍርድ ቤቱ ፍርድ አያመላክትም ጥር ቀን ዓም አመልካች የሰጠው መልስ ለመጀመሪያው ክስ እንጂ ለተሻሻለው ክስ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ አለመሆኑን በከፍተኛ ፍርድ ቤት ደረጃ ከተደረገው ክርክር እና ከፍተኛው ፍርድ ቤት ከሰጠው ፍርድ መረዳት ከመቻሉም ሌላ በዚህ በሰበር ደረጃም በተደረገው ክርክር ተጠሪዎች አመልካች ለተሻሻለው ክስ መልስ አለመስጠቱን በማመን ተከራክረዋል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በተሻሻለው ክስ ላይ አመልካች የበኩሉን መልስ እንዲሰጥበት ያላደረገው ምክንያት ግልጽ ባይሆንም የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ግን ለተሻሻለው ክስ አመልካች መልስ አለመስጠቱን ካረጋገጠ በኋላ አመልካች በተሻሻለው ክስ መልስ አንዲሰጥበት ማድረጉ የሚያመጣ ለውጥ አይኖረውም ወደሚለው ድምዳሜ የደረሰው ተጠሪዎች አሻሽለው ያቀረቡት ክስ ግምቱን በተመለከተ በዝርዝር ማቅረባቸውን ከሚያሳይ በስተቀር ከመጀመሪያው ክስ የተለየ ይዘት ያለው ካለመሆኑም ሌላ አመልካችም ግምቱ ተገቢ አንዳልሆነ በመጀመሪያው ክስ ተከራክሯል በሚል ነው ይሁን እንጂ መጀመሪያ በቀረበው ክስ ንብረቶቹ የሚያወጡት ዋጋ ግምት እና ተያያዥነት ያላቸው ወጪዎች በዝርዝር አለመቅረባቸው ተረጋግጦ ክሱ ተሻሽሎ የንብረቶቹ ዝርዝር ከነግምታቸው እና የተለያዩ ተያያዥነት ያላቸው ወጪዎች ተለይተው በዝርዝር እንዲቀርቡ እስከተደረገ አመልካችም የተሻሻለው ክስ ደርሶት በፍብሥሥህቁ ሠ በተነገረው መሰረት የማያምናቸውን የንብረቶቹን ግምት እና ተያያዥነት ያላቸው ወጪዎችም ካሉ በግልጽ እና በዝርዝር በመካድ እንዲከራከር እንዲሁም በዚሁ የህግ ቁጥር በፊደል መ መሰረት የበኩሉን ማስረጃዎች በማቅረብ እንዲያስተባብል ዕድል መስጠት በድንጋጌው የተመለከተው መብቱ እንዲከበርለት የሚያደርግ ከመሆኑም ሌላ ትፅዛዙን የሰጠው ፍርድ ቤት በፍብሥሥህቁ መሰረት ክሱ እንዲሻሻል በራሱ አነሳሽነት ሲያዝ ትክክለኛ ፍትህ ለመስጠት ይረዳል በሚል የያዘውን ዓላማ ከግብ እንዲያደርስ ለማድረግ የሚያስችል ነው በመሆኑም በተሻሻለው የተጠሪዎች ክስ ላይ አመልካች መልስ ሳይሰጥበት እና የበኩሉን የማስተባበያ ማስረጃዎችን ሳያቀርብ የሥር ፍርድ ቤቶች በጉዳዩ ላይ ፍርድ የሰጡት ከዚህ በላይ የተጠቀሱትን ደንጋጌዎች ባላገናዘበ መልኩ በመሆኑ ፍርዱ በፍብሥሥህግ የተደነገገውን የክርክር አመራር ሥርዓት መሰረት በማድረግ የተሰጠ አለመሆኑን ስለሚያሳይ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ነው ስንል ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ኣሦኣኣፀሃነኣለርርጋከካ ውሳኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠውን ፍርድ እና የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠውን ፍርድ በፍብሥሥህቁ መሰረት ሽረናል ተጠሪዎች ታህሳስ ቀን ዓም አሻሸለው ያቀረቡት ክስ ለአመልካች ደርሶት አመልካችም የበኩሉን መልስ እንዲሰጥበት ከተደረገ በኋላ የግራ ቀኙን ማስረጃዎች በመስማት በጉዳዩ ላይ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የበኩሉን ፍርድ እንዲሰጥበት በፍብሥሥህቁ መሰረት መልሰን ልከንለታል ለቂርቆስ ምድብ ችሉት ትዕዛዝ ይጻና የዚህን ፍርድ ቤት ወጪና ኪሳራ የግራ ቀኙ ወገኖች የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ የተዘጋ ስለሆነ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፃወ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የሰመቁ ሚያዝያ ቀን ዓም ዳኞችፁ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች ወሮ ኢትዮጵያ ንጉሴ ቀረቡ ተጠሪ አዲስ ጡብ ማምረቻ ድርጅት ጠበቃ ምናለ ዓለሙ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ በአሰሪው የተወሰደበት የስራ ስንብት እርምጃ ሕገ ወጥነት በፍርድ ተረጋገጦ ወደስራው እንዲመለስ ለተወሰነለት ሰራተኛ ውዝፍ ደመወዝ መከፈል የሚገባው ስለመሆኑ በአዋጅ ቁጥር በአንቀጽ የተመለከተውን ድንጋጌ አፈጻጸም የሚመለከት ነው የጉዳዩን አመጣጥ በተመለከተ ተጠሪው የወሰደውን የስንብት አርምጃ በመቃወም አመልካች ባቀረቡት ክስ ሳቢያ ጉዳዩን የተመለከተው የፊፌየመደፍቤት ስንብቱ ሕገወጥ እንደሆነ መረጋገጡን ገልጾ አመልካች በአዋጅ ቁጥር በአንቀጽ መሰረት የስድስት ወር ውዝፍ ደመወዝ ተከፍሏቸው ወደ ቀድሞ ስራቸው አንዲመለሱ በመቁ በ ዓም ውሳኔ መስጠቱንበዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ተጠሪው ይግባኝ ያቀረበ ቢሆንም ይሰሚው ከፍቤት አፈጻጸሙን አግዶ ካቆየ በኃላ በመጨረሻ ግን በመቁ በ ዓም በዋለው ችሎት ይግባኙን በፍብስስሕቁ መሰረት ዘግቶ ማሰናበቱንከዚህ በኋላ አመልካች ጉዳዩ በይሰሚው ፍቤት ለቆየበት ጊዜ ውዝፍ ደመወዝ ታስቦ እንዲከፈላቸው በመጀመሪያው የስረነገር መዝገብ ላይ በ ዓም በተጻፈ ማመልከቻ ለፌየመደፍቤት ጥያቄ ማቅረባቸውንፍቤቱም ጥያቄው መቅረብ የሚገባው ለይሰሚው ፍቤት እንደሆነ ገልጾ በ ዓም ትዕዛዝ መስጠቱንቀጥሉም ይሰሚው ፍቤት የስር ፍቤት ውሳኔን ባፀናበት ወቅት በአዋጅ ቁጥር በአንቀጽ መሰረት የአንድ ዓመት ውዝፍ ደመወዝ ሳይወስንላቸው ያለፈው በስህተት በመሆኑ ውሳኔው በፍብሥሥሕቁ መሰረት እንዲታረምላቸው በ ዓም በተጻፈ ማመልከቻ ለፌከፍቤት ጥያቄ ማቅረባቸውን ፍቤቱም አመልካች አቤቱታ ያቀረቡበት ነጥብ ውሳኔ ያላረፈበት በመሆኑ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ሊታረም የሚችል ጉዳይ አይደለም በማለት በ ዓም ትዕዛዝ መስጠቱን እና አመልካች አቤቱታ ያቀረቡትም ሁለቱ የስር ፍቤቶች በመጨረሻ የሰጧቸው ሁለት ትዕዛዞች መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመባቸው በመሆኑ ሊታረም ይገባል በማለት መሆኑን የመዝገቡ ግልባጭ ያመለክታል ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የሰበር አቤቱታው ተመርምሮ በዚህ ጉዳይ አመልካች ጉዳዩ በይግባኝ ታይቶ ስለፀና በአዋጅ ቁጥር በአንቀጽ መሰረት ውዝፍ ደመወዝ እንዲከፈላቸው የዳኝነት ጥያቄያቸውን በግልጽ አቅርበው እያለ በአቤቱታው ላይ የፍብሥሥሕቁ ተጠቅሷል በሚል አቤቱታው በሙሉ ውድቅ የመደረጉን አግባብነት ተጠሪው ባለበት ለማጣራት ይቻል ዘንድ ጉዳዩ ለሰበር ክርክር እንዲቀርብ በመደረጉ ግራ ቀኙ የጽሁፍ ክርክር ተለዋውጠዋልየጉዳዩ አመጣጥ እና የክርክሩ ይዘት ከላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም አቤቱታ የቀረበበት ትዕዛዝ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት መሆን አለመሆኑን ለክርክሩ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር መርምረናል በዚህም መሰረት የአመልካቿ መሰረታዊ የክርክር ነጥብ ይሰሚው ከፍቤት በመቁ በ ዓም በዋለው ችሎት ይግባኙን በፍብሥሥሕቁ መሰረት ዘግቶ ያሰናበተው አፈጻጸሙን አግዶ ካቆየ በኋላ በመሆኑ በመደፍቤት ከተወሰነልኝ የስድስት ወራት ውዝፍ ደመወዝ በተጨማሪ ይሰሚው ናፍሃቤት በአዋጅ ቁጥር በአንቀጽ መሰረት ሌላ የስድስት ወራት ውዝፍ ደመወዝ ሊወስንልኝ ይገባ ነበር የሚል መሆኑን ከክርክሩ ተገንዝበናልእንደተባለው የፌየመደፍቤት በጉዳዩ ላይ ውሳኔ የሰጠው በ ዓም ሲሆን ይሰሚው ከፍቤት ደግሞ አፈጻጸሙን አግዶ ካቆየ በኋላ ይግባኙን ዘግቶ ያሰናበተው በ ዓም በመሆኑ አፈጻጸሙ ለሶስት ወራት ያህል ታግዶ ቆይቷል ይሰሚው ፍቤት ይግባኙን ዘግቶ ያሰናበተው አፈጻጸሙን ለሶስት ወራት አግዶ ካቆየ በኋላ በመሆኑ ይግባኙን በሰረዘበት ጊዜ በአዋጅ ቁጥር በአንቀጽ በተመለከተው መሰረት ተጨማሪ ውዝፍ ደመወዝ ሊወስንልኝ ሲገባው በዝምታ ያለፈብኝ አላግባብ ነው የሚሉ ከሆነ ይሰሚው ፍቤት ተጨማሪ ውዝፍ ደመወዝ ሳይወስን ይግባኙን ዘግቶ በማሰናበት በ ዓም በሰጠው ትዕዛዝ ላይ አመልካች ስርዓቱን ጠብቀው የሰበር አቤቱታቸውን ማቅረብ ይጠበቅባቸው የነበረ ሆኖ እያለ ይህንን አላደረጉምይልቁንም የመዝገቡ ግልባጭ የሚያመለክተው ይሰሚው ፍቤት ይግባኙን ዘግቶ ካሰናበተ ከአራት ወር ከሶስት ሳምንት በኋላ አመልካች የይግባኝ ሰሚው ፍቤት ትዕዛዝ እንዲታረምላቸው የፍብሥሥሕቁ ድንጋጌን በመጥቀስ ውሳኔውን ለሰጠው ፍቤት አቤቱታ ማቅረባቸውን ነውበመሰረቱ አንድ ፍቤት በሰጠው ፍርድ ወይም ትዕዛዝ ውስጥ ውሳኔ ሊያሳርፍበት ይገባው የነበረውን መብት አላግባብ አልፎብኛል የሚል ተከራካሪ ወገን አላግባብ ታለፈብኝ የሚለውን መብት ማስከበር የሚችለው በሕጉ በተዘረጋው ስርዓት መሰረት ቀጥሎ ላለው የፍቤት እርከን ይግባኝ ወይም የሰበር አቤቱታ በማቅረብ ከሚሆን በስተቀር የፍብሥሥሕቁ ድንጋጌን ጠቅሶ ውሳኔውን ለሰጠው ፍቤት አቤቱታ በማቅረብ አይደለም የፍብሥሥሕቁ ድንጋጌ ለተያዘው ዓይነት ክርክር አግባብነትተፈጻሚነት የሌለው ስለመሆኑም ከድንጋጌው አነጋገር በግልጽ መገንዘብ ይቻላል ሲጠቃለል አመልካች አቤቱታ ያቀረቡበት ነጥብ ውሳኔ ያላረፈበት በመሆኑ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ሊታረም የሚችል ጉዳይ አይደለም በማለት የተሰጠው ትዕዛዝ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ነው ለማለት የሚቻል ሆኖ ስላልተገኘ የሚከተለው ውሳኔ ተሰጥቷል ኣሦኣኣፀሃነኣለርርጋከካ ውሳኔ ይለሚው ፍቤት የስር ፍቤት ውሳኔን ባጸናበት ወቅት በአዋጅ ቁጥር በአንቀጽ መሰረት የአንድ ዓመት ውዝፍ ደመወዝ ሳይወስንልኝ ያለፈው በስህተት በመሆኑ ውሳኔው በፍብሥሥሕቁ መሰረት ይታረምልኝ በማለት አመልካች በ ዓም በተጻፈ ማመልከቻ ያቀረቡትን ጥያቄ የመረመረው የፌከፍቤት አመልካች አቤቱታ ያቀረቡበት ነጥብ ውሳኔ ያላረፈበት በመሆኑ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ሊታረም የሚችል ጉዳይ አይደለም በማለት በመቁ በ ዓም የሰጠው ትዕዛዝ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ፀንቷል የውሳኔው ግልባጭ ለስር ፍቤቶች ይላክ የሰበር ክርክሩ ያስከተለውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ውሳኔ ያገኘ ስለሆነ መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ብግ ኣሦኣኣፀሃነኣለርርጋከካ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ አልማው ወሌ ረታ ቶለሳ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካቾች ወሮ አለዊያ ዑመር አቶ አህመድ ሁሴን ወሮ ኑር ሁሴን ወት አስማ ሁሴን አቶ ሙህሲን ሁሴን ወት አይዳ ሁሴን ተጠሪ አቶ ሐሺም ሁሴን መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የውርስ ዕዳ ክፍያን የሚመለከት ሲሆን የተጀመረውም ከሳሽ የነበሩት የአሁኑ ተጠሪ በፌየመደፍቤት ተከሳሾች በነበሩት የአሁኖቹ አመልካቾች ላይ ባቀረቡት ክስ ነውበ ዓም አዘጋጅተው ያቀረቡት ክስ ይዘትም ባጭሩየኛ ተከሳሽ ባለቤት የነበሩት እና የቀሪዎቹ ተከሳሾች አባት የሆኑት አቶ ሁሴን አህመድ በ ዓም ከዚህ ዓለም በሞት በመለየታቸው ተከሳሾቹ የሚስትነት እና የወራሽነት ማስረጃ መውሰዳቸውንሟች እና ሼህ አህመድ ሁሴን አል አሙዲ በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ውስጥ የብርጭቆ ፋብሪካ በሽርክና ሲያቋቁሙ ከሳሽ ፋብሪካውን እንዲያስተዳድሩ ተስማምተው የነበረ መሆኑንከሳሽም ከሶስት ዓመታት ያለምንም ስራና ክፍያ ሲጉላሉ መቆየታቸውንየፕሮጀክቱን ስራ ተግባራዊ ለማድረግ በሂደት ላይ እያሉ ሼህ አህመድ ሁሴን አል አሙዲ በገዛ ፈቃዳቸው ራሳቸውን ከፕሮጀክቱ ያገለሉ መሆኑንከሳሽ ያለምንም ስራና ክፍያ ለቆዩባቸው ሶስት ዓመታት ክፍያና ካሳ የሚውል ብር በሼህ አህመድ ሁሴን አል አሙዲ በስህተት ለሟች እንዲከፈል መደረጉን አና ሟችም ክፍያው የተከፈላቸው በስህተት መሆኑን አምነው በ ዓም በተጻፈ መተማመኛ በእማኞች ፊት አረጋግጠው እያለ ይህንን ክፍያ ሳይፈጽሙ በሞት መለየታቸውን የሚገልጽ ሆኖ ተከሳሾቹ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የአውራሻቸው የሆነውን ይህንኑ ዕዳ ከነወለዱ እንዲከፍሉ ይወሰን ዘንድ ዳኝነት የተጠየቀበት ነው ተከሳሾቹ በበኩላቸው በ ዓም ባቀረቡት መልስ ሟች መተማመኛ ሰጡ ከተባለበት ጊዜ ጀምሮ ክሱ እስከቀረበበት ጊዜ ድረስ ከ ዓመት በላይ የሚሆነው በመሆኑ ክሱ በይርጋ የሚታገድ መሆኑንኛ ተከሳሸ የሟች ባለቤትቀሪዎቹ ተከሳሾች ደግሞ ወራሾች ስለመሆናቸው የቀረበ ማስረጃ አለመኖሩንሟች በ ዓም ሰጡ በተባለው መተማመኛ ላይ ያለው ፊርማ የሟች አለመሆኑንኛ ተከሳሽ ዕዳውን አምነው የተቀበሉበት ነው በተባለው በ ዓም በተጻፈው ሰነድ ላይ ያለው ፊርማም የኛ ተከሳሽ አለመሆኑን አና ውርሱ ሳይጣራ እና የውርስ ክፍያው ሳይፈጸም ወራሾች በሟች ዕዳ ሊጠየቁ የማይገባ መሆኑን በመግለጽ ተከራክረዋልፍቤቱም ፊርማዎቹ በተካዱት ሁለቱ ሰነዶች ላይ የተመለከቱት ፊርማዎች ተመርምረው ውጤቱ እንዲገለጽ በሰጠው ትዕዛዝ መሰረት በሟች ተሰጠ የተባለው መተማመኛ በአረብኛ የአጅ ጽሑፍ የተጻፈ በመሆኑ መመርመር እንዳልተቻለ የተገለጸ ሲሆን በኛ ተከሳሽ የተሰጠ ነው በተባለው መተማመኛ ላይ ያለው ፊርማ ግን በኛ ተከሳሽ የተፈረመ መሆኑ ተረጋግጦ ቀርቧል ፍቤቱም የግራ ቀኙን አጠቃላይ ክርክር ከመረመረ በላ ኛ ተከሳሽ የሟች ባለቤት ቀሪዎቹ ተከሳሾች ደግሞ ወራሾች መሆናቸውን እንዳረጋገጡሟች መተማመኛ ሰጡ ከተባለበት ከ ዓም ጆምሮ ክሱ እስከቀረበበት ዓም ድረስ ከ ዓመት በላይ ያለፈው ቢሆንም ኛ ተከሳሽ በ ዓም በሰጡት መተማመኛ ሟች በሰጡት ማስረጃ መሰረት ብር ፋብሪካው ከተሸጠ በኋላ የሚከፈል መሆኑን በማረጋገጥ መተማመኛ የሰጡ በመሆኑ እና ተከሳሾቹ በሰነዱ ላይ የተመለከተው ፊርማ የኛ ተከሳሽ አለመሆኑን ክደው የነበረ ቢሆንም ፊርማው የኛ ተከሳሽ መሆኑ የተረጋገጠ በመሆኑ ይህ በኛ ተከሳሽ የተሰጠው የፅዳ ማረጋገጫ በፍብሕቁ ሀ መሰረት ይርጋውን የሚያቋርጥ እንደሆነ አና ተከሳሾቹ በወረሱት የገንዘብ መጠን የሟችን ዕዳ የመክፈል ግዴታ አንዳለባቸው በመግለጽ ክስ የቀረበበትን ገንዘብ ከወለድ እና ከወጪና ኪሳራ ጋር እንዲከፍሉ ውሳኔ ሰጥቷል በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ተከሳሾቹ ባቀረቡት ይግባኝ ሳቢያ የፌከፍቤት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ ተከሳሾቹ በስር ፍቤት ለክሱ በሰጡት መልስ ኛ ተከሳሽ ዕዳውን አምነው የተቀበሉበት ነው በተባለው በ ዓም በተጻፈው ሰነድ ላይ ያለው ፊርማም የኛ ተከሳሽ አለመሆኑን ክደው ከመከራከር ውጪ ኛ ተከሳሸ የሰጠው መተማመኛ ሌሎች ተከሳሾችን አይመለከትም በሚል ያቀረቡት ክርክር ባለመኖሩ በይግባኝ ክርክር ደረጃ ኛ ተከሳሽ የሰጠው መተማመኛ ሌሎች ተከሳሾችን አይመለከትም በሚል ያቀረቡት ክርክር በስር ፍቤት ያልተነሳ አዲስ ክርክር በመሆነ ምክንያት ተቀባይነት የሌለው መሆኑን ገልጾ የስር ፍቤት ውሳኔን በማጽናት ውሳኔ ሰጥቷል አመልካቾቹ ለዚህ ሰበር ችሎት አቤቱታ ያቀረቡት ይዘቱ ከላይ የተመለከተው የስር ፍቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት በመሆኑ ሊታረም ይገባል በማለት ሲሆን የሰበር አቤቱታው ተመርምሮ በዚህ ጉዳይ አመልካቾች ለሟች ዕዳ የአንድነት ባለዕዳዎች ናቸው ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የሚባል ቢሆን እንኳ ኛ አመልካች በ ዓም ብቻውን በግሉ ሰጠ የተባለው የባለፅዳነት መተማመኛ የተቀሩትን ባለዕዳዎች ሁኔታ ሊያከብድ የሚችል መሆን አለመሆኑን ከፍሕቁ አንፃር ተጠሪው ባሉበት ለማጣራት ይቻል ዘንድ ጉዳዩ ለሰበር ክርክር እንዲቀርብ በመደረጉ ግራ ቀኙ የጽሁፍ ክርክር ተለዋውጠዋልነየጉዳዩ አመጣጥ እና የክርክሩ ይዘት ከላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም አቤቱታ የቀረበበት የስር ፍቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት መሆን አለመሆኑን መርምረናል በዚህም መሰረት ሕግ በሌላ አኳኋን ካልወሰነ በቀር ውሉ እንዲፈጸም ወይም ካለመፈጸሙ የተነሳ ስለሚደርስ ጉዳት ወይም ውሉ እንዲፈርስ የመጠየቅ መብት በአስር ዓመት ይርጋ ቀሪ አንደሚሆን አና የይርጋ ቀን መቆጠር የሚጀምረውም ግዴታውን ለመጠየቅ ተገቢ ከሆነው ወይም ውሉ የሚሰጠው መብት ከተሰራበት ቀን ጀምሮ እንደሆነ በፍሕቁ እና ላይ ተመልክቷል አመልካቾቹ ክሱ በይርጋ የሚታገድ ነው በማለት የሚከራከሩትም ሟች መተማመኛ ሰጡ ከተባለበት ከ ዓም ጀምሮ ክሱ እስከቀረበበት ዓም ድረስ ከ ዓመት በላይ አልፎታል በማለት ሲሆን የፌየመደፍቤት ይህን የይርጋ መቃወሚያ ላለመቀበል የሰጠው ምክንያት በኛ ተከሳሽ በ ዓም የተሰጠው የዕዳ ማረጋገጫ በፍሕቁ ሀ መሰረት ይርጋውን መቆጠር ያቋርጠዋል የሚል ነውይሁን እንጂ በሕግ ተለይቶ የተወሰነ የይርጋ ጊዜ የመቋረጥ እና ያለመቋረጥ ጉዳይ አከራካሪ ነጥብ ሆኖ ሊነሳ የሚችለው የይርጋውን መቆጠር ያቋርጠዋል የተባለው ምክንያት የተከሰተው የይርጋው ጊዜ ከመሙላቱ በፊት በሆነ ጊዜ እንጂ የይርጋው ጊዜ የሞላ ወይም ያለፈ በሆነ ጊዜ ጭምር አይደለምበተያዘው ጉዳይ ሟች መተማመኛ ሰጡ ከተባለበት ከ ዓም ጀምሮ ኛ አመልካች መተማመኛ ሰጡ እስከተባለበት ዓም ድረስ ዓመት ያለፈ በመሆኑ እና ይህም በፍብሕቁ ከተመለከተው የ ዓመት የይርጋ ጊዜ የሚበልጥ በመሆኑ ኛ አመልካች ሰጡት የተባለው መተማመኛ የይርጋውን መቀጠር የሚያቋርጥ ነው በሚል በስር ፍቤቶች የተያዘውን አቋም ተቀባይነት ያለው ሆኖ አላገኘንም ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ ሟች በሰጡት ማስረጃ መሰረት ብር ፋብሪካው ከተሸጠ በኋላ የሚከፈል መሆኑን በማረጋገጥ ኛ አመልካች በ ዓም መተማመኛ የሰጡ መሆናቸው ተረጋግጧል በመሰረቱ የይርጋ ተጠቃሚ የሆነ ሰው የሞላውን ይርጋ ለመተው እንደሚችል በፍብሕቁ የተመለከተ በመሆኑ አመልካቾቹ ሟች በ ዓም ከሰጡት መተማመኛ አንጻር ሞልቶ የነበረውን ይርጋ በመተው አዲስ የመተማመኛ ሰነድ የሰጡ መሆኑ የተረጋገጠ እስከሆነ ድረስ ይህ በኛ አመልካች በ ዓም የተሰጠው መተማመኛ ይርጋን የሚያቋርጥ ሳይሆን አዲስ የይርጋ ጊዜ መቆጠር የሚጀምርበትን ጊዜ የሚያመለክት በመሆኑ ተጠሪ ያቀረቡት ክስ በይርጋ የሚታገድ የመሆን አለመሆኑ ጉዳይ ሊወሰን የሚገባው የይርጋ ጊዜውን ከ ዓም በመቁጠር ነውከዚህ ጊዜ ጀምሮ ሲቆጠር ደግሞ ይርጋው አልፏል ለማለት የሚቻል አይደለም አመልካቾቹ አጥብቀው የሚከራከሩበት ሌላኛው ነጥብ ኛ አመልካች በ ዓም መተማመኛ የሰጡት በራሳቸው ሰም እንጂ በሌሎች አመልካቾች ስም ጭምር አይደለም የሚል ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ነውበመሰረቱ አመልካቾቹ ከስር ጀምሮ የሚከራከሩት በአንድነት ሲሆን በከፍቤት ውሳኔ ላይ እንደተገለጸው በሰነዱ ላይ የተመለከተው ፊርማ የኛ ተከሳሽ አይደለም ከማለት በስተቀር ይህን የክርክር ነጥብ በስር የመደፍቤት አንስተው አልተከራከሩበትምበመጀመሪያ ደረጃ ያልተነሳውን ክርክርና ያልቀረበውን አዲስ ነገር በይግባኝ ደረጃ መቀበል የማይቻል ስለመሆኑ በፍብሥሥሕቁ ስር የተመለከተ በመሆኑ ይህ የክርክር ነጥብ ተቀባይነት ሊያገኝ የሚችልበት አግባብ የለምይህ አንደተጠበቀ ሆኖ ኛ አመልካች ከ ዓም ጀምሮ ስለሌሎች አመልካቾች የውክልና ስልጣን ያላቸው ስለመሆኑ እና በ ዓም መተማመኛውን በፈረሙ ማግስት በግልግል ዳኞች ጉባኤ ዘንድ ቀርበው ስለሁሉም አመልካቾች የዕርቅ ሰነድ የፈረሙ ስለመሆኑ ተጠሪ በመልሳቸው ላቀረቡት ክርክር አመልካቾች ያቀረቡት የማስተባበያ ክርክር አለመኖሩን ከክርክሩ ተገንዝበናልይህም ኛ አመልካች መተማመኛውን የፈረሙት በራሳቸው ስም ብቻ ሳይሆን በሌሎችም አመልካቾች ስም መሆኑን መገንዘብ የሚያስችል በመሆኑ ኛ አመልካች መተማመኛውን የፈረሙት በራሳቸው ስም ብቻ ነው በማለት አመልካቾች ያቀረቡትን ክርክር የሕግ ተቀባይነት ያለው ሆኖ አላገኘነውም ሲጠቃለል ከላይ በተጠቀሱት ምክንያቶች ሁሉ አቤቱታ የቀረበበት የስር ፍቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ነው ለማለት የሚቻል ሆኖ ስላልተገኘ የሚከተለው ውሳኔ ተሰጥቷል ውሳ ኔ በፌየመደፍቤት በመቁ በ ዓም ተሰጥቶ በፌከፍቤት በመቁ በ ዓም በውሳኔ የጸናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ፀንቷል የውሳኔው ግልባጭ ለስር ፍቤቶች ይላክ የሰበር ክርክሩ ያስከተለውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ውሳኔ ያገኘ ስለሆነ መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ኣሦኣኣፀሃነኣለርርጋከካ የሰመቁ ሐምሌ ቀን ዓም ዳኞች አለማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ሥልጣን አባተማም ሙስጠፋ አህመድ ተኽሊት ይመስል አመልች ወሮ አሰለፈች ይመር ጠበቃ ችርነት ወርዶፋ ቀረቡ ተጠሪዎች ወሮ አስመረት ተወልደ አቶ ብርፃኔ ተወልደ ጠበቃ ማርቆስ ወሰንበት ቀረቡ አቶ ናትናኤል ተወልደ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቶአል ፍርድ ጉዳዩ ጋብቻ ወይም የትዳር ሁኔታ መኖር አለመኖርን የሚመለከት ክርክር ሲሆን አመልካች አቤቱታቸውን ለዚህ ችሎት ያቀረቡት የአሁኖቹ ተጠሪዎች በፍትሐብሔር ስነ ስርዓት ሕግ ቁጥር መሰረት ያቀረቡትን የመቃወሚያ ክርክር በመቀበል የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አመልካች የአቶ ተወልደ ገብሩ ሕጋዊ ሚስት ናቸውብርክቲ ተወልደሲሳያስ ተወልደዳንኤል ተወልደ አና ፄለን ተወልደ ደግሞ ከዚሁ ጋብቻ የተወለዱ የአቶ ተወልደ ገብሩ ልጆችና የመጀመሪያ ደረጃ ወራሾች ናቸው በማለት ቀደም ሲል በ ዓም ሰጥቶት የነበረውን ውሳኔ በፍብሥሥሕቁ ድንጋጌ መሰረት አሻሽሉ የአመልካችን ሚስትነት የሚመለከተውን የውሳኔ ክፍል በመሰረዝ እና የተወላጆቹን ልጅነት እና ወራሽነት የሚመለከተውን የውሳኔ ክፍል ግን በማጽናት የሰጠው እና በይግባኝ ሰሚው ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የጸናው ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት በመሆኑ ሊታረም ይገባል በማለት ነው የጉዳዩን አመጣጥ በተመለከተ አቶ ተወልደ ገብሩ ባራኪ በአዲስ አበባ ከተማ በወረዳ በቀበሌ በቤት ቁጥር ሲኖሩ ቆይተው በ ዓም በሞት መለየታቸውን በመግለጽ አመልካች ሚስትነታቸው እና የአራቱ ልጆች ወራሽነት እንዲሁም አመልካች ለሁለቱ ልጆች ሞግዚት መሆናቸው ተረጋግጦ ማስረጃ እንዲሰጣቸው በ ዓም አቤቱታ ማቅረባቸውንለዚህ አቤቱታቸውም አራት ምስክሮችን መቁጠራቸውን እና ሚስትነታቸውን የሚያረጋግጥ ከወረዳ ቀበሌ ጽቤት በቤተሰብ መመዝገቢያ ቅጽ ላይ የተመዘገቡበትና ሌሎችም ማስረጃዎች በትዕዛዝ እንዲቀርቡላቸው መጠየቃቸውንበሌላ በኩል ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ አቶ መስፍን ተወልደወሮ ይህደጎ ተወልደ እና ወሮ ፍሬ ወይኒ ተወልደ የተባሉ ሰዎች የሟች አቶ ተወልደ ገብሩ ልጆች መሆናቸውን ገልጸው በፍትሐብሔር ስነ ስርዓት ሕግ ቁጥር መሰረት በጣልቃ ገብነት ለመከራከር ጠይቀው በተፈቀደላቸው መሰረት በ ዓም በተጻፈ ማመልከቻ ሟች በአድራሻቸው ይኖሩ የነበሩት ከሕጋዊ ባለቤታቸው ከወሮ አክበረት አስገዶም ጋር መሆኑንሟች ከአመልካች ጋር አመልካች በጠቀሱት አድራሻ ኖረው የማያውቁ መሆኑንአመልካች ሚስት ስለመሆናቸው የቀረበ የጽሁፍ ማስረጃ አለመኖሩንሌሎች አመልካቾችም በጋብቻ ውስጥ ስላልተወለዱ ልጅነታቸውን አረጋግጠው መቅረብ የሚጠበቅባቸው መሆኑን በመግለጽ መከራከራቸውንለዚህ የጣልቃ ገቦች ክርክር አመልካቿ በ ዓም በተጻፈ ማመልከቻ ሟች ከወሮ አክበረት አስገዶም ጋር የነበራቸው ጋብቻ በስምምነት የፈረሰ መሆኑንየጋብቻ ሁኔታ መኖሩን በምስክሮች ማስረዳት የሚቻል መሆኑንተወላጆቹም የተወለዱት በጋብቻ ውስጥ በመሆኑ ወራሽነታቸው ሊረጋገጥ የሚገባው መሆኑን በመግለጽ መልስ መስጠታቸውንፍቤቱም በሁለቱም ወገኖች አራት አራት ምስክሮችን ከሰማ በኃላ የባልና ሚስትነት ሁኔታ መኖሩን በምስክሮች ማስረዳት የሚቻል ስለመሆኑ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር በ የተመለከተ መሆኑን እና በአንጻሩ የባልና ሚስትነት ሁኔታ አለመኖሩንም በምስክሮች ማስተባበል የሚቻል ስለመሆኑ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ተደንግጎ እንደሚገኝሟች እና አመልካች በአዲስ አበባ ከተማ በወረዳ በቀበሌ በቤት ቁጥር ውስጥ ከ ዓመት በላይ በባልና ሚስትነት የኖሩአራት ልጆችን የወለዱ እና እሰከ ሟች ሞት ድረስ ያልተለያዩ መሆኑነ በአመልካች ምስክሮች እንደተረጋገጠ በማስረጃነት በትፅዛዝ የቀረበው በዞን የወረዳ ቀበሌ መስተዳድር ጽቤት የስራ አስፈጻሚ አባላት ያስተላለፉት ውሳኔም ሟች የአመልካች ባለቤት መሆናቸውን የሚገልጽ እንደሆነጣልቃ ገቦች ያሰሟቸው ምስክሮች በአመልካች ማስረጃ የተመሰከረውን ፍሬ ነገር የሚያስተባብል እንዳልሆነ በዝርዝር ገልጾ የጣልቃ ገቦችን ክርክር ውድቅ በማድረግ እና በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር መሰረት የአመልካችን ሚስትነት እና የሌሎችን አመልካቾች ልጅነት እና ወራሽነት በማረጋገጥ በ ዓም ውሳኔ መስጠቱን የውሳኔው ግልባጭ ያመለክታል የአሁኖቹ ተጠሪዎች በፍትሐብሔር ስነ ስርዓት ሕግ ቁጥር መሰረት የመቃወም አቤቱታ ያቀረቡት በዚሁ ውሳኔ ላይ ሲሆን በ ዓም አዘጋጅተው ያቀረቡት የመቃወም አቤቱታ ይዘትም ባጭሩባለቤታቸው ወሮ አክበረት አስገዶም ከሞቱበት ከ ዓም ጀምሮ ሟች አቶ ተወልደ ገብሩ እስከ ሞቱበት ጊዜ ድረስ ሌላ ጋብቻ ያልመሰረቱ መሆኑንአመልካች ውሳኔ ያሰጡትም ጋብቻው በክብር መዝገብ ፊት ወይም በሀይማኖት ወይም በባህል መሰረት የተፈጸመ ስለመሆኑ ያቀረቡት ማስረጃ ሳይኖር መሆኑን አና ሌሎች አመልካቾችም በጋብቻ ውስጥ የተወለዱ አለመሆኑን የሚገልጽ ሆኖ የሚስትነት እና የልጅነት ውሳኔው እንዲሰረዝ የተጠየቀበት ሲሆን ፍርድ ቤቱም በመቃወም አቤቱታው ላይ አመልካቿ መልስ እንዲሰጡበት ካደረገ አና የመቃወም አመልካቾችን ምስክሮች ከሰማ በኃላ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ አመልካች ወሮ አሰለፈች ይመር የሟች አቶ ተወልደ ገብሩ ባራኪ ሚስት ናቸው ወይስ አይደሉም። የሚለውን ጭብጥ በመያዝ ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው ተጠሪ ገንዘቡን ለአመልካች የከፈለው ገዥ ያጡ መኪናዎች በስሙ ለማዛዋር በማሰብ እንደሆነ ከክስ ማመልከቻው ተገልጺል ተጠሪ ገንዘቡን ከከፈለ በኋላ መኪናዎቹ ትራክተሮች በመሸጣቸው የመኪናዎቹ ስመሀብት በስሙ ለማዛወር ጠይቆት የነበረው አገልግሎት እንዲቋረጥና አገልግሎቱን ለማግኘት ለአመልካች የከፈለው ገንዘብ እንዲ መለስለት እንደጠየቀ ግራቀኙ በበታች ፍርድ ቤቶች እና በሰበር ካቀረቡት ክርክር ተረድተናል ይህም የተጠሪ ጥያቄ ልከፍል የማይገባኝን ገንዘብ የከፈልኩ ስለሆነ ሊመለስልኝ ይገባል የሚል እንደሆነና በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ መሠረት በማድረግ የቀረበ ጥያቄ ነው አመልካች ተጠሪን ገንዘቡን የተቀበለው ተጠሪ የጠየቀውን አገልግሎት ለመሥጠት የግድ መከፈል የነበረበት ክፍያ በመሆኑ ምክንያት ነው አመልካች ተጠሪን ገንዘቡን የተቀበለው እምነትን የሚያጓድል ተግባራትን በመፈፀም አይደለም የማይገባውን ክፍያ የከፈለ ሰው ገንዘቡን ከከፈለበት ቀን አንሥቶ ሕጋዊ ወለድ እንዲከፈለው ለመጠየቅ የሚችለው ገንዘቡን የተቀበለው ሰው እምነትን በሚያጓድል ሁኔታ ክፍያውን ተቀብሎት በሆነ ጊዜ እንደሆነ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ ተደንግጓል ከዚህ አንፃር ሲታይ ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት በፍትሐ ኣሦኣኣፀሃነኣለርርጋከካ ብሔር ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ አና ንዑስ አንቀፅ ድንጋጌዎች ይዘት መሠረታዊ ዓላማና ተግባርና ተፈፃሚነት በአግባቡ ሣያገናዝብ አመልካች ብር ሰላሣ ስምንት ሺ ሰላሣ አራት ብር ወለድ ለተጠሪ መክፈል አለበት በማለት የሰጠው ውሣኔ የሕግ መሠረት የሌለውና መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ አግኝተነዋል ተጠሪ ገንዘቡ እንዲመለስለት ከጠየቀ በኋላ አመልካች ወዲያውኑ ባለመመለሱ ተጠሪ ክስ ሲያቀርብ የዳኝነት ገንዘብ ለጠበቃ አበልና ለቴምብር ቀረጥ ወጭ ያደረገ መሆኑ ተረጋግጧል ይህንን ወጭ አመልካች እንዲሸፍን ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ የፍብሥሥሕግ ቁጥር እና ተከታይ ድንጋጌዎችን መሠረት ያደረገ በመሆኑ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ሆኖ አላገኘነውም በመሆኑም አመልካች ለተጠሪ ወለድ እንዲከፍል ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የወሰነው የውሣኔ ክፍል ብቻ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ወስነናል ውሣኔ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ ተሻሸሏል የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አመልካች ለተጠሪ ወለድ ብር ሰላሣ ስምንት ሺ ሰላሣ አራት ብር እንዲከፍል የሰጠው የውሣኔ ክፍል ተሽሯራል አመልካች ተጠሪ ለዳኝነት የከፈለውን ብር ሰባት ሺ ሰባ ስድስት ብር ለቴምብር ቀረጥ የከፈለውን ብር ሁለት መቶ ሰባ አምስት ብር እና የጠበቃ አበል ሄፃያ ሁለት ሺ ብር እንዲከፍል በማለት የሰጠው የውሣኔ ክፍል ፀንቷል በቢህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጭ ለየራሳቸው ይቻሉ መዝገብ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ማአ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች አለማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች አቶ ዳዊት አበበ ቀረቡ ተጠሪዎች አንድነት ቁጥር የጋራ መኖሪያ ቤት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር አልቀረቡም አቶ ካሚል ጀማል አልቀረቡም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የበታች ፍርድ ቤቶች አመልካች በመጀመሪያ ክርክሩን ለሽማግሌ ዳኞች ያላቀረበ በመሆኑ አከራክሮ ለመወሰን ሥልጣን የለንም በማለት የሰጡት ብይን መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት አለበት በማለት ያቀረበውን አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው አመልካች የአንደኛው ተጠሪ አባል የነበረ መሆኑን ገልፆ ሁለተኛው ተጠሪ የማህበሩ ሊቀመንበር ሆኖ ወርሃዊ መዋጮ መክፈል አቋርጠሀል በማለት አላግባብ ከአባልነት ያሰናበተኝ ስለሆነ የማህበር አባልነት መብቴ እንዳይሰረዝ ውሳኔ ይሰጥልኝ በማለት በስር ፍርድ ቤት ክስ አቅርቧል ተጠሪዎች ተከሳሽ ሆነው የአመልካች ክስ በግልግል መታየት ያለበትና ለፍቤት መቅረቡ ተገቢ አለመሆኑን በመግለጽ ተከራክረዋል የሥር ፍርድ ቤት አመልካች ጉዳዩን ለሽማግሌ ዳኞች ከሚያቀርብ ወይም ለሽማግሌ ዳኞች ቀርቦም ከሆነ ውጤቱን ጠብቆ በሕጉ መሰረት ይግባኝ ሥልጣን ላለው ፍርድ ቤት ከሚያቀርብ በስተቀር በቀጥታ ለፍርድ ቤት የማቅረብ መብት የለውም ፍርድ ቤቱም ጉዳዩን በመጀመሪያ አይቶ ለመወሰን የሚያስችለው የዳኝነት ስልጣን የለውም በማለት ብይን ሰጥቷል አመልካች የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በሰጠው ብይን ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርቧል ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የአመልካችን ይግባኝ በፍስስሕግ ቁጥር መሰረት ሰርኮታል አመልካች ሐምሌ ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ አመልካች የክስ ምክንያት ያላግባብ ከማህበር አባልነቴ ተሰናበትኩ የሚል በመሆኑ በፍርድ ቤት የሚታይ እንጂ በሽማግሌ ዳኞች የሚታይ አይደለም ክስ ከማቅረቤ በፊት በንፋስ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ማህበራት ማደራጃ ጽቤት አመልክቼ አመልካች አንድ ተጠሪዎች አንድ የሽማግሌ ዳኛ ከመረጥን በኋላ ተጠሪዎች ሰብሳቢ ዳኛ መርጠዋል ሰብሳቢው ዳኛም አድሏዊነት የሚታይበት በመሆኑ እንዲቀየር በማህበራት ማደራጃ ጽቤት አመልክቼ ዳኛ መቀየር የማይችሉ መሆኑን ማህበራት ማደራጃ ስለገለፀልኝ ክስ ለፍርድ ቤት አቅርቤያለሁ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት በመዝገብ ቁጥር መጋቢት ቀን በሰጠው ውሳኔ የሥር ፍርድ ቤት ጉዳዩን አይቶ አንዲወስን የሰጠውን ውሳኔ ወደጎን በመተው የበታች ፍርድ ቤቶች ጉዳዩን የማየት ስልጣን የለኝም በማለት የሰጡት ብይን መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት አመልክቷል ተጠሪዎች የስር ፍርድ ቤት ይህ ሰበር ችሎት በፍብስስሕግ ቁጥር የተዘጋውን መዝገብ በማንቀሳቀስ የግራ ቀኛችንን ክርክር በመመርመር ውሳኔ አንዲሰጥበት በወሰነው መሰረት ተጠሪዎች ጉዳዩ በመጀመሪያ መታየት ያለበት በሽማግሌ ዳኞች ነው በማለት አዋጅ ቁጥር ድንጋጌዎች በመጥቀስ ያቀረብነውን መቃወሚያ በመቀበል የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የለበትም መስከረም ቀን ዓም በተፃፈ መልስ ተከራክረዋልአመልካች ጥቅምት ቀን ዓም የተፃፈ የመልስ መልስ አቅርቧል ከስር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን አኛም የበታች ፍርድ ቤቶች ጉዳዩ መጀመሪያ መቅረብ ያለበት ለሽማግሌ ዳኞች ነው በማለት የሰጡት ውሳኔ በአግባቡ ነው ወይስ አይደለም። ወይስ አይቻልም የሚለው ነጥብ በጭብጥነት ሊታይ የሚገባው ሁኖ አግኝቷል በመሰረቱ ጣልቃ ገብነት አንድ በፍትዛ ብሔር ክርክር ተካፋይ ያልነበረ ሰው የክርክሩ ተካፋይ የሚሆንበትና መብቱንና ጥቅሙን ለማስከበር ተገቢውን ክርክር እንዲያቀርብ በህጉ የተዘረጋ ስርዓት ነው እንደዚህ አይነት ሰው ወደ ክርከሩ የሚገባው በተከሳሽ ጠያቂነት ወይም በራሱ አነሳሽነት ሊሆን እንደሚችል የፍብስስህቁ ድንጋጌ ይዘት ያሳያል በዚህ ድንጋጌ እንደተመለከተው ሌሎች ወገኖች በሚከራከሩበት ጉዳይ ያገባኛል የሚል ሶስተኛ ወገን ከፍርድ ውሳኔ በፊት ጣልቃ ገብቶ ለመከራከር እንዲፈቀድለት ሊከራከር ይችላል ሆኖም የክርክሩ ተካፋይ ያልሆነ ሶስተኛ ወገን ጣልቃ ገብ ለመሆን ሌሎች ስዎች በሚከራከሩበት ጉዳይ የሚሰጠው ውሳኔ በቀጥታ መብቱንና ጥቅሙን የሚሜነካ መሆኑን የማስረዳት ግዴታውን መወጣት አለበት በሌላ አገላለፅ ጣልቃ ልግባ ጥያቄ ተቀባይነት እንዲኖረው ውሳኔው የክርክሩ ተካፋይ ያልሆነውን ሰው መብትና ጥቅም በሚጎዳ መልኩ በቀጥታ የሚፈጸም መሆኑንና ሌላ አዲስ ክስ በማቅረብ ለማስቀረት የማይቻል መሆኑን ማረጋገጥ የግድ ይላል ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ከዚህ መገንዘብ የሚቻለው ጣልቃ ገብ ልሁን በሚል ጥያቄ የሚያቀርብ ሰው ውሳኔው በቀጥታ መብቱንና ጥቅሙን የማይጎዳ ከሆነ እና አዲስ ክስ በማቅረብ ማስቀረት የሚቻልበት ሁኔታ ያለው ከሆነ ጥያቄው በህግ ፊት ተቀባይነት የሚያግኝበት ሁኔታ የሌለ መሆኑን ነው ጣልቃ ልግባ የሚለው ወገን በተከራካሪ ወገኖች መካከል ባለው ጉዳይ የሚሰጠው ውሳኔ መብቱን በምን አግባብና መልኩ ሊነካ እንደሚችል ማሳየት እንደአለበት የፍብስስህቁ ድንጋጌ ያሳያል በመሆኑም አመልካቹ ዝርዝር ምክንያቱን በማስፈር ይህንነ የማስረዳት ግዴታ አለበት የጣልቃ ገብነቱ አቤቱታ ሊቀርብ የሚገባውም ጊዜ ለማራዘም ክርክሩን ለማጓተት ሊሆን እንደማይገባውም ከተጠቃሹ ድንጋጌ ይዘትና መንፈስ እንዲሁም ከፍትፃ ብሔር ስነ ስርዓት ህጉ መሰረታዊ አላማ የምንገነዘበው ጉዳይ ነው ወደ ተያዘው ጉዳይ ስንመለስ አመልካች የስር ተከሳሽ ወኪል ሁነው ስለተከሳሹ ጥቅምና መብት ጠበቃ ወክለው ቤቱ የተከሳሹ የግል ቤትና ለአሁኑ አመልካች የተላለፈ መሆኑን ጠቅሰው ሲከራከሩ ከቆዩ በኋላ ለራሳቸው ጥቅምና መብት ደግሞ የጣልቃ ልግባ ጥያቄ ያቀረቡ መሆኑን የክርክሩ ሂደት ያሳያል አመልካች ስለተከሳሹ የወከሏቸው ጠበቃ ቤቱ የስር ተከሳሽ የግል ቤት መሆኑን ጠቅሰው ክርክር ከማቅረባቸው ውጪ ቤቱ የአሁኗ ኛ ተጠሪ ነው ቢባል እንኳን በአመልካች እጅ የገባበት ሁኔታ ከስር ተከሳሽ ጋር ያደረጉትን ሽያጭ ህጋዊ ሊያደርግ የሚችልበት ምክንያት በፍብስስህቁ በተመለከተው አግባብ ዘርዝረው አላቀረቡም እንዲህ ከሆነ ደግሞ በስር ከሳሽ እና ተከሳሽ መካከል በሚደረገው ክርክር የሚሰጠው ውሳኔ ተከሳሽን የሚጠቅም ከሆነ የአሁኑን አመልካች ሊጎዳ ይችላል ተብሉ ሚታሰብበት አግባብ የለም አመልካች ከስር ከሳሽ መብትና ጥቅም በተለየ ሁኔታ መብትና ጥቅማቸው ሊከበር የሚችልበት ህጋዊ ምክንያት መኖሩን ዘርዝረው የጣልቃ ልግባ አቤቱታቸውን ስለማቅረባቸው የክርክሩ ሂደት አያሳይምና አመልካች የመብታቸው ምንጭ የስር ተከሳሽ መሆናቸውን የወኪላቸውን መብትና ጥቅም ከራሳቸው መብትና ጥቅም ጋር አዛምደው ሲከራከሩ ከቆዩ በኋላ የጣልቃ ልግባ ጥያቄ ማቅረባቸው ክርክሩን ለማጓተት ነው ተብሎ ከሚታሰብ ውጪ ሌላ ትርጉም የሚሰጠው አይደለም እንዲህ አይነት የጣልቃ ልግባ ጥያቄ ደግሞ የጣልቃ ልግባ አቤቱታዎች የሚስተናገዱበትን ስርዓት ከዘረጋው ስነ ስርዓታዊ ድንጋጌ ይዘትና መንፈስ እንዲሁም ከፍትሐብሔር ስርዓት ህጉ መሰረታዊ አላማ ውጪ በመሆኑ ተቀባይነት ሊሰጠው የሚገባው አይደለም ሲጠቃለልም አመልካች ተከሳሽ ለነበሩት ግልሰብ ወኪል ሁነው ጠበቃ ወክለው ጠበቃውም አከራካሪው ቤት የስር ተከሳሽና ለአመልካች የተላለፈ መሆነን ጠቅሰው ሲከራከሩ ቆይተው ለአመልካች መብትና ጥቅም ማስከበር ሲባል ነው በማለት የጣልቃ ልግባ ጥያቄ ማቅረባቸው የፍብስስህቁ ድንጋጌ መሰረታዊ አላማ መሰረት ያላደረገ በመሆኑ የበታች ፍርድ ቤቶች የአመልካችን ጥያቄ ውድቅ ማድረጋቸው ተገቢ እንጂ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ያለበት ነው ለማለት የሚቻለ ሆኖ ስላላገኘነው ተከታዩን ወስነናል ኣሦኣኣፀሃነኣለርርጋከካ ውሳኔ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁ ሚያዝያ ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቀ ህዳር ቀን ዓም በትዕዛዝ የጸናው ትዕዛዝ በፍብስስህቁ መሰረት ጸንቷል የአመልካች የጣልቃ ልግባ ጥያቄ ውድቅ የተደረገው በአግባቡ ነው ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል ትዕዛዝ በ ዓም ተሰጥቶ የነበረው አግድ ተነስቷል ለሚመለከታቸው አካላት ይጻፍ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፃወ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የሰመቁ ሚያዝያ ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች ወሮ ስላስ ረዳ ጠበቃ ጠጅነሽ ሰይፉ ቀረቡ ተጠሪዎች ወሮ ለተሚካኤል ገሐዋሪያት አልቀረቡም የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ ከንግድ መደብር ኪራይ ጋር ተያይዞ የቀረበ ክርክርን የሚመለከት ሆኖ ክርክሩም የተጀመረው የሰበር አመልካች ከሳሽ ሆነው በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በተጠሪዎች ላይ በመሰረቱት ክስ መነሻነት ነው አመልካች በ ዓም በተፃፈ ለስር ፍቤት ባቀረቡት ክስ አቤቱታ አመልካች ለንግድ ቤትነት ለመገልገል ከ ኛ ተጠሪ ተከራይተው በነበረው ቤት ላይ የፀጉር ስራ ንግድ ፈቃድ በማውጣትና ለስራው የሚያስፈልጉ ሌሎች ነገሮችንም ካሟላ በኋላ የንግድ ድርጅቱን ከነፈቃዱና ሙሉ እቃው ለኛ ተጠሪ በወር ብር ኪራይ ያካራዩ መሆኑን ጠቅሰው ሆኖም ግን ኛ ተጠሪ ከህግ አግባብ ውጭ በንግድ ድርጅቴ ላይ ከኛ ተጠሪ ጋር የኪራይ ውል አቋቁሜያለሁ በማለት ድርጅቴን ለማስረከብ ፈቃደኛ ስላልሆነ ተጠሪዎች ከህግ ውጭ በድርጅቴ ላይ ያደረጉት ኪራይ ውል ፈርሶ ኛ ተጠሪ ድርጅቱን ከነ ሙሉ አቃው ለአመልካች እንዲያስረክብ እንዲወሰንላቸው እና እንዲሁም ኛ ተጠሪ ከመሰከረም ዓም ጀምሮ ያልተከፈለ የድርጅቱን ውዝፍ ኪራይ ገንዘብ ብር መከፈል ከነበረበት ቀን አንስቶ ከሚታሰብ ህጋዊ ወለድ ጋር ለአመልካች እንዲከፍሉ ይወሰንልኝ በማለት ጠይቋል ጉዳይን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤትም በበኩሉ በጉዳዩ ላይ ግራ ቀኙን አስቀርቦ ካከራከረ በኋላ ጉዳዩን በመመርመር አመልካች ከኛ ተጠሪ ተከራይተው የነበረውን ንግድ ቤት በኪራይ ውሉ በገቡት ግዴታ መሰረት አስቀድመው አከራይን ኛ ተጠሪን ሳያሳውቁ ለኛ ተጠሪ አሳልፈው ማከራየታቸው የኪራይ ውሉን ስምምነት የጣሱ ስለሆነ እና ኛ ተጠሪም ይሄንኑ ተከትሎ ከአመልካች ጋር የነበረውን የቤቱን ኪራይ ውል አቋርጦ ቤቱን ለኛ ተጠሪ ማከራየቱ መብቱና ተገቢ ስለሆነ ይህ በተጠሪዎች መካከል በቤቱ ላይ የተደረገው ኪራይ ውል ይፍረስልኝ በማለት አመልካች ያቀረቡትን ጥያቄ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ አልተቀበልኩም በማለት ጥያቄውን ወድቅ በማድረግ አልፏል የንግድ መደብሩን ኪራይ ክፍያ ጥያቄ በተመለከተ ደግሞ ኛ ተጠሪ ሊከፍሉ የሚገደዱት ኪራይ በአመልካችና ኛ ተጠሪ መካከል ተደርጎ የነበረው ኪራይ ውል እስከተቋረጠበት ዓም ድረስ ያለው ኪራይ ብቻ ስለሆነ በዚህ መሰረት የመሰከረምና ጥቅምት ወር ዓም የ ወራት ኪራይ ክፍያ ብር ውሳኔ ከተሰጠበት ከ ዓም ጀምሮ ከሚታሰብ ወለድ ጋር ኛ ተጠሪ ለአመልካች ይክፈሉ በማለት ወስኗል አመልካችም በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት የይግባኝ አቤቱታዋን ለፌዴራል ከፍቤት አቅርበው አና ፍቤቱም በበኩሉ ግራ ቀኙን አስቀርቦ ካከራከረ በኋላ ጉዳዩን መርምሮ አመልካች አሳልፈው ለኛ ተጠሪ ያከራዩት ንግድ ቤቱን ሳይሆን ንግድ መደብር መሆኑን ከገለፀ በላ የንግድ መደብሩን ደግሞ በንግድ ህጉ ቁ እና ፌዴራል ጠፍቤት ሰበር ችሎት መቁ አስገዳጅ ውሳኔ መሰረት የአከራዩን ፈቃድ መጠየቅ ሳያስፈልግ ማከራየት ስለሚችልና በዚህም መሰረት አመልካች ንግድ ድርጅቱን ኛ ተጠሪ ሳያሳውቁ ለኛ ተጠሪ ማከራየታቸው ህጉን መሰረት ተደረጎ እንጂ ህጉን ያልተከተለ አድራጎት ባለመሆኑ በአመልካችና ኛ ተጠሪ መካከል ተደርጎ የነበረው የቤቱ ኪራይ ውል መቋረጡ በአግባቡ ስላልሆነ ውሉ ፀንቶ ሊቀጥል ይገባል በማለት ከወሰነ በኋላ በሌላ በኩል ግን በተጠሪዎች መካከል በቤቱ ላይ የተደረገው የኪራይ ውል ህጋዊ ባለመሆኑ ሊፈርስ ይገባል በማለትና እንዲሁም ኛ ተጠሪ ንግድ ድርጅቱን ቀድሞ በተረከበበት ሁኔታ መልሰው ለአመልካች ሊያስረክቡ ይገባል በማለት ወስኗል አሁን የቀረበው የሰበር አቤቱታም ይሄንኑ በይግባኝ ሰሚ ፍቤቱ የተሰጠውን ውሳኔ በከፊል በመቃወም ሲሆን ቅሬታ ነጥቡም ባጭሩ ኛ ተጠሪ ንግድ መደብሩን በወር ብር ተከራይተው የነበሩ መሆኑን ሳይክዱና ይግባኝ ሰሚ ፍቤቱም በበኩሉ የስር ፍቤቱን ውሳኔ በመሻር ኛ ተጠሪ ንግድ ድርጅቱን ከነ አቃው ለአመልካች እንዲያስረክቡ በማለት ከወሰነ በኋላ ኪራዩን በተመለከተ ግን ውሳኔ ሳይሰጥበት በዝምታ ማለፉ መሰረታዊ የህግ ስህተት ስላለበት ውሳኔው ታርሞ ይወሰንልኝ የሜል ነው አቤቱታውም ተመርምሮ አመልካች ኛ ተጠሪ የተከራዩትን የንግድ ድርጅት ኪራይ ይክፈሉኝ በማለት ያቀረቡት የዳኝነት ጥያቄ በዝምታ የመታለፉን አግባብነት ለመመርመር ሲባል አቤቱታው ለዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት እንዲቀርብ ተደርጎ ግራ ቀኙም ተከራካሪ ወገኖች ቀርበው በጉዳዩ ላይ በፅሑፍ እንዲከራከሩ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥና ይዘት ከላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም በበኩላችን አቤቱታው ለዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት እንዲቀርብ ሲደረግ ተይዞ ከነበረው ጭብጥ አንፃር ጉዳዩን በሚከተለው መልኩ መርምረናል ከክርክሩ ሂደት ለመገንዘብ እንደተቻለው አመልካች የንግድ ድርጅቱን ኪራይ ክፍያ በተመለከተ ስር ፍቤት እንዲከፍላቸው ዳኝነት የጠየቁት ብር ብቻ መሆኑን ከዚህ ውስጥም የመስከረምና ጥቅምት ዓም የ ወራት የድርጅቱ ኪራይ ብር በፌዴራል ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ለአመልካች መወሰኑን የድርጅቱ ኪራይ መጠንም በወር ብር መሆኑን ኛ ተጠሪም የኪራይ መጠኑ ብር አለመሆኑን ክዶ አለመከራከሩን አመልካችም የስር ፍቤት በሰጠው ውሳኔ ላይ ሳይከፈላቸው ከቀረው የድርጅቱ ኪራይ ክፍያን ጨምሮ አለኝ ያሉትን ቅሬታቸውን በሙሉ ለይግባኝ ሰሚ ፍቤቱ አቅርበው የነበረ ቢሆንም ፍቤቱ ግን የንግድ መደብሩን ልረከብ ጥያቄን አስመልክቶ በስር ፍቤት የተሰጠውን ውሳኔ ክፍል ለውጦ አመልካች ድርጅቱን እንዲረከቡ በማለት ውሳኔ የሰጠ ቢሆንም ሆኖም ግን ለአመልካች ሊከፈላቸው አይገባም በማለት ወድቅ ተደርጎ የታለፈውን ኪራይ በተመለከተ ምንም አይነት ዳኝነት በይግባኝ ሰሚ ፍቤቱ ሳይሰጥበት በዝምታ መታለፉን ነው በመሰረቱ በአመልካችና ኛ ተጠሪ መካከል ተደርጎ የነበረው የድርጅቱ ኪራይ ውል ህጋዊና ተገቢ ነው በማለት በይግባኝ ሰሚ ፍቤቱ ተወስኗል ይህ ብቻ ሳይሆን በተጠሪዎች መካከል በቤቱ ላይ የተደረገው ኪራይ ውልም ህገወጥ ነው ተብሎ እንዲፈርስ ከመደረጉም በላይ ኛ ተጠሪም ድርጅቱን ለአመልካች እንዲያስረክቡ በማለት ጭምር ተወስኗል እንዲህ ከሆነ ደግሞ ኛ ተጠሪ በድርጅቱ ኪራይ ውል መሰረት እንዲከፍሉ የተጠየቁትን ቀሪ የድርጅቱን ኪራይ ክፍያ በተመለከተ ሊከፍሉ የማይገባበትን ህጋዊ የሆነ ክርክር ባላቀረብበት ሁኔታ ይግባኝ ሰሚ ፍቤቱ ቀሪው ኪራይ ለአመልካች እንዲከፈል ሳይወስን በዝምታ ማለፉ ከፍብስስህቁ እና ድንጋጌዎች ይዘት አኳያ የውሳኔው በከፊል መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ያለበት ሆኖ ስላገኘን ሊታረም የሚገባ ሆኖ አግኝተነዋል በመሆኑም ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ የፌዴራል ከፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው ፍርድ በፍብስስህቁ መሰረት ተሻሽሏል አመልካች ስር ፍቤት እንዲከፈላቸው ዳኝነት ከጠየቁት ብር የድርጅቱ ኪራይ ውስጥ የመሰከረምና ጥቅምት ዓም ብር በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የተወሰነላቸው ሲሆን ቀሪው ብር ም ሊከፈላቸው የማይገባበት በቂና ህጋዊ ምክንያት ስላላገኘን ይፄው ገንዘብ ይህ ውሳኔ ከተሰጠበት ከ ዓም ጀምሮ ከሚታሰብ ወለድ ኛ ተጠሪ ለአመልካች ሊከፍሉ ይገባል በማለት ተወስኗል የሰበር ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል ትዕዛዝ ከፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት እና እንዲሁም ፌዴራል ከፍቤት በትዕዛዝ የቀረቡት መዝገቦች ይመለሱ ብለናል ይፃፍና በተሻሻለው ውሳኔ መሰረት ይፈፀም ዘንድ የውሳኔ ግልባጩ ለስር ፍቤቶች ይድረስ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሃወ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ንግዴ ህግ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የሰመቁ ሰኔ ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች ሉፃና አንጂነሪግ ኮንስትራክሽን ኃየተየግል ማህበር ጠበቃ ፍሬው ካሳሁን ቀረበ ተጠሪ ማክሮ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ ኃየተየግል ማህበር ጠበቃ ሰለሞን በዳኔ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ይህ የሰበር ጉዳይ የተጀመረው በተጠሪ ከሣሽነት አመልካች በቼክ ቁጥር ር ብር እንዲከፈለው ከሰጠ በኃላ ክፍያው አንዳይፈጸም አመልካቹ ለባንኩ ትእዛዝ ሰጥቶ አንዲታገድ ከመደረጉም በላይ ገንዘቡን አመልካቹ ሊከፍል ፈቃደኛ አልሆነም በማለት ገንዘቡ በአመልካች እንዲከፈለው ይወሰን ዘንድ በተፋጠነ ስነ ስርዓት በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመሰረተው ክስ መነሻ ነው አመልካች እንዲከላከል ተፈቅዶለት ባቀረበው መልስም ቼኩ በተጠሪ እጅ ሊገባ የቻለው በአመልካችና በተጠሪ መካከል መስከረም ቀን ዓም በተፈፀመ የኮንስትራክሽን ንዑስ ስራ ተቋራጭነት ውል ስምምነት መሰረት አድርጎ ለሚፈጸመው ቅድመ ክፍያ ለዋስትና የተሰጠ መሆኑን በአመልካች እና በተጠሪ መካከል የስራ ውል ስምምነት ሲፈጸም አስቀድሞ እዳ አለብኝ ተብሎ የሚሰጥም ሆነ የሚገባ የውል ስምምነት የሌለ መሆኑን ቼኩ በተጠሪ እጅ የገባው ለተባለው አላማ ስለሆነ ተጠሪ እንዲፈጸምለት ለባንኩም ሆነ ለፍርድ ቤቱ ጥያቄው ከማቅረቡ በፊት በውሉ አግባብ አመልካች ያልተወጣውን ግዴታ አረጋግጦ መሆን ሲገባው በቀጥታ በቼኩ ላይ የተገለጸውን ክፍያ እንዲፈጸምለት የዳኝነት ጥያቄ ማቅረቡ ተገቢነት የሌለው መሆኑን ቼኩ የተሰጠው ለተባለው ዓላማ ወይም በተጠሪና በአመልካች መካከል በነበረው የግል ግንኙነት ከሆነ ደግሞ ቼኩ እንደቀረበ የሚከፈል ሰነድ ሳይሆን ተራ ሰነድ መሆኑን አመልካች ወደ ስራው ገብቶ ስራውን እያከናወነ እያለ ያልታሰበ ድንገተኛ የተፈጥሮ አደጋ በመድረሱ ንብረቶች በመጎዳታቸው ምክንያት ለተጠሪ ቅድመ ሁኔታዎችን ሰጥቶ ስራውን በወቅቱ ለማቋረጥ መገደዱን ነገር ግን ተጠሪ ባለመስማማት ውሉን በራሱ ጊዜ ማቋረጡን ዘርዝሮ ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል በማለት ተከራክሯል የስር ፍርድ ቤትም የአመልካችን መከራከሪያ ነጥቦችን ውድቅ አድርጎ ለክሱ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ኃላፊ ያደረገው ሲሆን የኃላፊነት መጠኑን በተመለከተም በክሱ ላይ የገለጸውንና ሌሎች ወጪዎችን እንዲሁም የኮሚሽን ክፍያ እንዲከፍል ሲል ወስኗል በዚህ ውሳኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኙን ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቢያቀርብም ተቀባይነት አላገኘም የአሁነ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም የበታች ፍርድ ቤቶች ቼክ ለኮንስትራክሽን ስራ ለመያዣነት የተሰጠ መሆኑን ሳይገነዘቡና የተሰራ ስራ ስለመኖሩ አንዲሁም ተጠሪም ለተሰራው ስራ ከስራው ባለቤት ክፍያ መውሰዱ እየታወቀ ይህንኑ አልፈው አመልካች ለክሱ መሰረት የሆነውን ገንዘብ እንዲከፍል መወሰናቸው ያላግባብ ነው የሚል ነው አቤቱታው ተመርምሮም በዚህ ችሎት ሊታይ የሚገባው መሆኑ ታምኖ ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎለት ቀርቦ ግራ ቀኙ በጽሁፍ እንዲከራከሩ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም ጉዳዩን ለዚህ ችሎት ያስቀርባል ተብሎ ከተያዘው ጭብጥ አንጻር ጉዳዩን እንደሚከተለው መርምረናል ጉዳዩ ለዚህ ችሎት ሲቀርብ የተያዘው ጭብጥ በአመልካችና በተጠሪ መካከል ያለው የኮንስትራክሽን ስራ ሁኔታ ሳይጣራ ቼኩ ለተጠሪ ለክፍያ መቅረብ አልነበረበትም በማለት ያቀረበው ክርክር ታልፎ በበታች ፍርድ ቤቶች ክፍያው እንዲፈጸም የመወሰኑን አግባብነት ለመመርመር ተብሎ በመሆኑ በዚህ አግባብ ጉዳዩን ተመልክተናል በመሰረቱ ቼክ የንግድ ወረቀት ከሚባሉ አንዱ ሲሆን እንደቀረበ የሚከፈል በባንክ ተቀማጭ ሂሳብ ያለው ሰው ገንዘቡ ለራሱ ወይም ለሌላ ወገን እንዲከፈል ሐተታ የሌለው ትእዛዝ የሚሰጥበት ገንዘብን ተክቶ ክፍያን የሚያቀላጥፍ የንግድ ወረቀት ወይም ሰነድ ስለመሆኑ ከንህቁ እና ድንጋጌዎች ይዘት የምንገነዘበው ጉዳይ ነው ስለሆነም ቼክ እንደቀረበ የሚከፈል የገንዘብ ሰነድ በመሆኑ በቼክ ገንዘብ ለመክፈል አውጭው በባንክ ተንቀሳቃሽ ሂሳብ የተቀመጠ የቼኩን ዋጋ አጣርቶ የሚከፈል በቂ ስንቅ ገንዘብ ሊኖረው የሚገባ ስለመሆኑም አርግጠኛ መሆን እንዳለበት የንህቁ ድንጋጌ ያስቀምጣል ይህንኑ በህግ የተጣለበትን ግዴታ ሳይወጣ የቀረ አውጪ በቼኩ ላይ የተጻፈውን ገንዘብ አዳ ለአምጪው እንዲከፍል የሚገደድ ስለመሆኑ የህጉ ይዘትና መንፈስ የሚያስገነዝበን ጉዳይ ነው ፅዳ ከፋዩ አውጪው ግዴታውን አንዲወጣ የማይገደደው በህጉ የተቀመጡትን መቃሚያዎች መከራከሪያ ነጥቦችን በአግባቡ ሲያስረዳ ነው በህጉ እዳ ከፋዩ በአምጪው ላይ ሊያቀርብ ይችላል ተብለው የተቀመጡት መቃወሚያዎች በንህቁጥር ስር የተመለከቱት ናቸው እነዚህም በሁለቱ የግል ግንኙነቶች ላይ የተመሰረቱ በሰነድ አጻጻፍ ፎርምና በሰነዱ ላይ በተጻፉ ቃሎች አንዲሁም ፊርማን በማስመስል የተሰራ ችሉታ ወይም ሰነዱ ሲወጣ የውክልና ስልጣን ባለመኖሩ ወይም ክስ ለማቅረብ አስፈላጊ የሆኑት ሁኔታዎችን ባለመሟላታቸው የሚነሱ መቃወሚያዎችና አምጭው ይህን ሰነድ ባገኘበት ጊዜ እዳ ከፋዩን ለመጉዳት እያወቀ ያደረገው መሆን ስለመሆናቸው የሚያሳዩ አንደሆነ ህጉ አስቀምጧል ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ አንግዲህ ቼክ እንደቀረበ የሚከፈል እንደመሆኑ መጠን አውጪው ለቼኩ መውጣት ምክንያት የሆነውን ነገር የማስረዳት እና የማስተባበል ሸክም ያለበት ስለመሆኑ ከህጉ ቅርፅ ይዘትና መንፈስ በቀላሉ የምንገነዘበው ጉዳይ ሲሆን በቼኩ የተጻፈውን ገንዘብ ለመክፈል አልገደድም የሚለው አውጪው ከላይ በንህቁጥር ስር የተመለከተቱትን ሁፄታዎች በበቂ አና አሳማኝ መንገድ ማስረዳት ግዴታውን ሲወጣ ነው በተያዘው ጉዳይ በአመልካችና በተጠሪ መካከል የኮንስትራክሽን ስራን በተመለከተ ውል መኖሩ አልተካደም ቼኩም ለዚህ ምክንያት የተሰጠ መሆኑን አመልካች ክርክርና ማስረጃ ያቀረበበት ጉዳይ ነው እንዲህ ከሆነ አመልካች በውሉ መሰረት የሰራው ስራ መኖር የስራው መጠን ምን ያህል እንደሆነና በዚሁ ስራ መነሻ ተጠሪ ከስራው ባለቤት ክፍያ ያገኘ መሆን ያለመሆኑ በዚሁ መዝገብ ክርክር ተደርጎ በማስረጃ የማይነጥርበት የሕግ አግባብ የለም የአመልካች አና የተጠሪ ግንኙነት የተመሰረተው በመዛከላቸው በተደረገው የግንባታ ውል ላይ ስለመሆኑ በአመልካች በኩል ክርክር ቀርቦ በተጠሪ እስካልተካደ ድረስ ተጠሪ በተፋጠነ ስነ ስርዓት ታይቶ ይወሰንለት ዘንድ ላቀረበው ክስ መሰረት ያደረገው ቼክ ቁጥር ር በግንባታ ውሉ መነሻ የተሰጠ ስለመሆነ አመልካች የማስረዳት መብቱ በሌላ መዝገብ ሳይሆን በዚህ መዝገብ የማይታይበት የህግ ምክንያት የለም አመልካች እነዚህን ሁኔታዎች ግምት ውስጥ በማስገባት ክሱን ይከላከል ዘንድ እንዲፈቀድለት ያቀረበው ጥያቄ ፍቤቱ ከተቀበለው በኃላ የመከላከያ መልሱንና እና ማስረጃዎችን ሊታይለት ይገባል እንጂ በክሱ ቼክ በመጠቀሱ ብቻ ጉዳዩ ቼክን በሚመለከቱ የንግድ ህግ ድንጋጌዎች አንጻር ብቻ በማየት በቼኩ የተመለከተው ገንዝብ ለተጠሪ እንዲከፈል ለመወሰን የሚያስገድድ አይደለም በዚህ ረገድ አመልካች አጥብቆ የተከራከረው ቼኩ ለተጠሪ የተሰጠው አመልካች በኮንስትራክሽን ንዑስ ስራ ስምምነት መሰረት በውሉ የገባውን ግዴታ ለመወጣት በውሉ ለተመለከተው የቅድሚያ ክፍያ በተወሰነ መጠን በመውሰዱ ለዚሁ ለመያዣነት እንዲሆን ነው የሚሉትን ነጥቦች በማንሳት ነው ለዚህ የአመልካች ክርክር ግራ ቀኙ መስከረም ዐ ቀን ዓም ተፈረመ የተባለው የግንባታ የውል ስምምነት ቀርቦ በግራ ቀኙ መካከል የተደረገው ስምምነት ቀርቦ ይዘቱና መንፈሱ ሊታይና የቼኩን መሰጠት ምክንያት ማጣራት የሚያስችል ነው ተጠሪ ቼኩ የተሰጠው በቼክነቱ እንዲከፈል እንጂ ሁኔታ ላይ ከአመልካች የውል ግዴታ መወጣት ጋር እየታየ የሚከፈል አይደለም የተመሰረተው አይደለም የሚል ክርክር በማንሳት በአመልካች በኩል እንዲፈጸም በውሉ የተቀመጠውን ግዴታ አመልካቹ ያለመወጣቱን አንዲያስረዳ አልተደረገም የአመልካች ክርክር የግንባታ ውል ስምምነቱ እና የሲቪል ስራ ፕሮጀክቶች ግንባታ መደበኛ ሁኔታዎች ሸበር ጋርም ተዛምዶ የማይታይበት ምክንያት የሌለ ሲሆን የስር ፍርድ ቤቶች ጉዳዩን ከእነዚህ ሁኔታዎች አንጻር ያጣሩት አግባብ ያለመኖሩን ከክርክር ሂደት ተገንዝበናል በንግድ ህግ ቁ እንደተመለከተው ዕዳ ከፋዩ ሰነዱን ቼኩን በያዘው ሰው ላይ በሁለቱ የግል ግንኙነቶች ላይ የተመሰረቱት ሁኔታዎች መነሻ በማድረግ መቃወሚያ ማቅረብ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ይችላል በያዝነው ጉዳይም ከላይ እንደተገለፀው የግንባታ ውሉ የአመልካች እና የተጠሪ የግል ግንኙነት የሚመለከት ነው የግንባታ ውል ስምምነት ደግሞ ሁለቱም ወገኖች በውሉ ያገኙትን መብት እና ከውሉ የሚጠበቅባቸውን ግዴታ የያዘ ሰነድ ስለሆነ የገንዘብ ክፍያ የሚጠይቀው ተዋዋይ ወገን ገንዘቡን ያገኝ ዘንድ የበኩሉን ግዴታ ሊወጣ ይገባል ግራ ቀኙ በውሉ ያላቸው ግዴታ ታይቶና ግዴታውን የተወጣ ወገን መኖር ያለመኖሩ በማስረጃ ከነጠረ በኃላ የቼኩ ክፍያ አልባት ይገባል እንጂ ይኹው ታልፎ ተጠሪ ቼክን መሰረት አድርጎ ክስ በማቅረቡ ብቻ የአመልካች የመከላከያ ማስረጃ ሳይመዘን ውድቅ የሚሆንበትን አግባብ የንህቁጥር እና ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ አያሳይም የስር ፍቤቶችም ለቼኩ መሰጠት መሰረት የሆነውን ውል እና ለጉዳዩ አወሳሰን ተገቢነት ያለውን ህግ ሳይመለከቱና በተገቢው የክርክር አመራር ስርዓት ፍሬ ነገሩን ሳያጣሩ ዳኝነት መስጠታቸው ተቀባይነት የሚሰጠው ሁኖ አልተገኘም አመልካች ለመከላከል ያቀረቡት ጥያቄ ተቀባይነት ካገኘ በኋላ አመልካች ከተጠሪ ጋር ያለውን ግንኙነት እና ቼኩ የተወሰደበትን ምክንያት መሰረት አድርጎ ያቀረበው ክርክር ውድቅ ሆኖ ለገንዘብ ጥያቄው ኃላፊ መባሉ የአመልካች ማስረጃዎችን የስር ፍርድ ቤት ሳይሰማና የሰነድ ማስረጃዎችንም በሕጉ አግባብ ዝርዝር ምክንያት ሳይሰጥ ታልፎ መሆኑን ተገንዝበናል በሕግ አግባብ የቀረበን ክርክርና የተቆጠረ ማስረጃ ደግሞ ያለ ሕጋዊ ምክንያት ሳይሰማና ሳይመዘን በዝምታ የሚታለፍበት አግባብነት የሌለው ሕግ ተጠቅሶ ውድቅ የሚሆንበት የሰነድ ማስረጃው ቀርቦ ደግሞ ይዘቱ ሳይታይ በደፈናው ውድቅ የሚደረግበት የማስረጃ አቀባበል እና የዳኝነት አሰጣጥ ስርዓትና ተቀባይነት የሌለው ሲሆን የክርክሩ ፍሬ ነገሮች አግባብነት ባላቸውና በሕጉ አግባብ በተቆጠሩ የተከራካሪ ወገኖች ማስረጃዎች እንዲሁም አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ደግሞ በፍርድ ቤቱ አነሳሽነትም ከሚመለከታቸው አካላት በሚቀርቡት ማስረጃዎች በተገቢው መንገድ ሳይጣሩ ዳኝነት መስጠት የዳኝነት አሰጣጥ ስርዓት የማይቀበለው ጉዳይ ሲሆን የክርክሩ አካሄድ ሳይሟላ የሚሰጥ ዳኝነት ደግሞ በውጤቱ የተከራከሪ ወገኖችን የመደመጥ መብት እጀጉን የሚጎዳ በመሆኑ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ሲጠቃለልም በአመልካችና በተጠሪ መካከል መስከረም ቀን ዓም በተፈጸመ የኮንስትራክሽን ንዑስ ስራ ተቋራጭነት ውል ስምምነት ስለ አከራካሪው ቼክ የሚያሳየው ነጥብ ምን አንደሆነ ቼኩ ከዚሁ ውል በመነጨ ስምምነት ለተጠሪ በአመልካች የተሰጠ ከሆነ በአመልካችና በተጠሪ መካከል መስከረም ዐ ቀን ዓም በተፈፀመ የኮንስትራክሽን ንዑስ ስራ ተቋራጭነት ውል ስምምነት መሰረት አመልካች የሰራው ስራ መኖር ያለመኖር ውሉ የተቋረጠበት ምክንያትና ውሉን ያቋረጠው ወገን የትኛው እንደሆነ ሕጋዊ ውጤቱ ምን እንደሆነ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ተጠሪ በአመልካች በተሰራው ንዑስ የኮንስትራክሽን ስራ ከስራው ባለቤት ያገኘው ክፍያ መኖር ያለመኖሩና ካለም የክፍያው መጠን ምን ያህል አንደሆነ ሌሎች ለጉዳዩ አወሳሰን አግባብነትና አስፈላጊነት ያላቸውን ፍሬ ነገሮች በአመልካች በተቆጠሩት ማስረጃዎች ፍርድ ቤቱ በፍብስስሕቁጥር በሚመድባቸው ባለሙያዎች በተለይ በአመልካች የተሰራው ስራ መኖር ያለመኖርና ተሰርቶ ከሆነም የስራው ዋጋ መጠን አመልካች ጉዳዩን ያስረዳሉ በማለት ያቀረቧቸው ሰነዶች ትክክለኛ መሆናቸውን ይዘታቸው ምንን እአንደሚገልጽና ለጉዳዩ ያላቸውን የማስረጃነት ዋጋ በዝርዝር በመመልከት አስፈላጊ ሲሆን ሌሎች ማስረጃዎችን ከሚመለከታቸው አካላት ፍርድ ቤቱ ራሱ በማስቀረብ ጭምር ጉዳዩን በተገቢው መንገድ አጣርቶና የፍሬ ነገሩን ክርክር አሟልቶ በሕጉ የተመለከተውን የፍርድ አፃፃፍ ስርዓት በመከተል ዳኝነት እንዲሰጥበት ጉዳዩን ለስር ፍርድ ቤት መመለሱ ስነ ስርዓታዊ ሆኖ አግኝተናል በዚህም ምክንያት ውሳኔው መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት በመሆነ ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር የካቲት ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ነሐሴ ቀን ዓም የተሰጠው ውሳኔ በፍብስስሕቁጥር መሰረት ተሽሯል የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ክርክሩን እንዲቀጥል በማድረግ በፍርድ ሐተታው ላይ ከተራ ቁጥር እስከ በተዘረዘሩት ነጥቦች ላይ ብቻ የአመልካችን ማስረጃዎችን በመስማትና በተገቢው መንገድ ሁሉ ፍርድ ቤቱ በሚያስቀርባቸው ማስረጃዎች ጭምር በማጣራት ጉዳዩ ላይ ተገቢውን ዳኝነት ሊሰጥበት ይገባል በማለት ጉዳዩን በፍብስስሕቁጥር መሰረት መልሰንለታል ይፃፍ በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መቻሮቦ ሯራሷ መደ መፇያ ይፖ ይመዕ ዝፅሐናሳ። የመስራት ኃይል ቅነሳ ተባዝቶ የሚመጣው የገንዘብ መጠን ነውበዚህ የሕጉ ስሌት መሰረት ለአመልካች ሊከፍል የሚገባው የአካል ጉዳት ካሳ መጠን » ሁኖ አግኝተናልከዚህ ገንዘብ ውስጥ ተጠሪ ድርጅት በገባው የመድን ሽፋን መሰረት ብር በመሆኑ በአዋጁ አንቀጽ መሰረት ተጠሪ ለአመልካች ሊከፍል የማይገደድበት ሁኖ ቀሪውን ብር ህያ ስድስት ሺህ ሁለት መቶ ሰማንያ ብር ግን ከሕጉ ስሌት ማስቀረት የሚችልበት ምክንያት ስላልተገኘ ለአመልካች ሊከፍል የሚገባው ሁኖ አግኝተናል ሲጠቃለልም የበታች ፍርድ ቤቶች የአመልካችን የቀሪ የአካል ጉዳት ካሳ ክፍያ ጥያቄን ውድቅ ያደረጉት ተጠሪ በሕጉ አግባብ ሙሉ በሙሉ የመድን ሽፋን የገባላቸው መሆኑን የመድን ድርጅቱም በስሌት መሰረት የከፈላቸው መሆኑን ሳያረጋገጡ በመሆኑ በውሳኔው ላይ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ሁኖ አግኝተናልበዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሐምሌ ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ታህሳስ ቀን ዓም በትአዛዝ የጸናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሽራል በአመልካች ላይ ለደረሰው የአካል ጉዳት በሕጉ ስሌት መሰረት የሚከፈላቸው የካሳ መጠን በኢንሹራንስ ሽፋን ሙሉ በሙሉ ያልተከፈላቸው በመሆኑ ቀሪውን ብር ህያ ስድስት ሺህ ሁለት መቶ ሰማንያ ብር ለአመልካች ተጠሪ እንዲከፍል በማለት ወስነናል ለክርክሩ የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ብግ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የሰመቁ ሐምሌ ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ሥልጣን አባተማም ሙስጠፋ አህመድ ተኽሊት ይመሰል አመልካችበርፄ ሐጎስ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ ነፈጅ ስዩም ረጋሳ ቀረቡ ተጠሪአቶ ገመቹ አዱኛ የቀረበ የለም መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የአሰሪና ሰራተኛ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን የተጀመረውም በፌየመደፍቤት ከሳሽ የነበሩት የአሁኑ ተጠሪ በአሁኑ አመልካች ላይ ባቀረቡት ክስ ነውበ ዓም አዘጋጅተው ያቀረቡት ክስ ይዘትም ባጭሩከሳሽ ከ ዓም ጀምሮ በተከሳሽ ድርጅት ውስጥ በጀማሪ ነገረ ፈጅነት የስራ መደብ ላይ ተቀጥረው አንድ ወር ከ ቀናት የሰሩ መሆኑንየ ቀናት የሙከራ ጊዜ እንዲኖር የተደረገ ስምምነት ሳይኖር ተከሳሽ ድርጅት የስራ አፈጻጸምህ ዝቅተኛ ነውሰዓት አክብረህ ስራ አትገባም የሚል እና መሰል ምክንያቶችን በመዘርዘር የስራ ውላቸውን አላግባብ እንዳቋረጠ የሚገልጽ ሆኖ ስንብቱ ሕገ ወጥ ነው ተብሉ ተከሳሽ ድርጅት ከሕገወጥ የስራ ስንብት ጋር የተያያዙ ክፍያዎችን እንዲፈጽምላቸው አና ቅጥሩም ቋሚ ቅጥር ነው ተብሎ ይወሰን ዘንድ ዳኝነት የተጠየቀበት ሲሆን ተከሳሽ ድርጅት በበኩሉ በ ዓም በሰጠው መልስ ከሳሽ የተቀጠሩት ለ ቀናት የሙከራ ጊዜ መሆኑንበዚህ የሙከራ ጊዜ ውስጥ በፍቤት ቀጠሮ በጊዜ ሳይቀርቡ ቀርተው መዝገቦች እንዲዘጉ በማድረግበሰዓት ስራ ባለመግባት እና የመሳሰሉ ጥፋቶችን ከመፈጸማቸውም በላይ ማስጠንቀቂያ እና መልሶችን ራሳቸውን ችለው የማዘጋጀት ውስንነት የታየባቸው መሆኑን እና ማስጠንቀቂያ መስጠት ሳያስፈልግ እንዲሰናበቱ የተደረገውም የሙከራ ጊዜአቸው ባለማጠናቀቁ መሆኑን በመግለጽ ክሱ ውድቅ ሊደረግ ይገባል በማለት ተከራክሮአል ፍቤቱም የተከሳሽን ምስክሮች ከሰማ እና ከሳሽ ፈርመው ተቀብለዋል በተባለው ለ ቀናት የሙከራ ጊዜ የተቀጠሩ መሆኑን በሚገልጸው ደብዳቤ ላይ የተመለከተው እና በከሳሽ የተካደው ፊርማ ተመርምሮ ውጤቱ እንዲቀርብለት ካደረገ በኋላ ከሳሽ የተቀጠሩት ለ ቀናት የሙከራ ጊዜ መሆኑን በሚገልጸው ደብዳቤ ላይ የተመለከተው እና በከሳሽ የተካደው ፊርማ የከሳሽ መሆኑ በፎረንሲክ ምርመራ የተረጋገጠ ቢሆንም በአዋጅ ቁጥር በአንቀጽ በተመለከተው መሰረት ግራ ቀኙ በ ዓም ባደረጉት የቅጥር ውል ላይ የሙከራ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ጊዜ እንዲኖር ስለመስማማታቸው ውሉ የማያመለክት መሆኑን የሙከራ ጊዜ እንዲኖር ግራ ቀኙ ስለመስማማታቸው በውሉ እስካላረጋገጡ ድረስ ቅጥሩ የተፈጸመው ለ ቀናት የሙከራ ጊዜ ስለመሆኑ የሚገልጸውን ደብዳቤ ከሳሽ ፈርመው መቀበላቸው ብቻውን ከሳሽ በዚህ የውል ሁኔታ ስለመስማማታቸው የሚያረጋግጥ አለመሆኑንየሙከራ ጊዜ እንዲኖር ግራ ቀኙ በውሉ ያልተስማሙ መሆኑ ከተረጋገጠ ደግሞ ከሳሽ በተከሳሽ የተጠቀሱትን ድክመቶች አሳይተው ቢሆን እንኳ ተከሳሽ የከሳሽን የስራ ውል ማቋረጥ ይገባው የነበረው በማስጠንቀቂያ ሆኖ ሳለ ያለማስጠንቀቂያ ማቋረጡ ስንብቱ የተከናወነው ከሕግ አግባብ ውጪ እንደሆነ የሚያመለክት መሆኑን በዝርዝር በመግለጽ ተከሳሽ የማስጠንቀቂያ ጊዜ ክፍያ ብር የስራ ስንብት ክፍያ ብር እና የካሳ ክፍያ ብር በድምሩ ብር አስራ ሰባት ሺህ ሰባት መቶ ሰባ ሶስት ከዘጠና ሰባት የገቢ ግብር ቀንሶ ለከሳሽ እንዲከፍል ውሳኔ ሰጥቷል አመልካች አቤቱታውን ለዚህ ችሎት ያቀረበው ይግባኝ ሰሚው ከፍቤት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በላ የስር ፍቤት ውሳኔን በማጽናቱ ሲሆን የሰበር አቤቱታው ተመርምሮ በዚህ ጉዳይ የቅጥር ውሉ በተደረገበት በዚያው ቀን ተጠሪ የተቀጠሩት ለ ቀናት የሙከራ ጊዜ ስለመሆኑ የሚገልጸውን ደብዳቤ ፈርመው መቀበላቸው በተረጋገጠበት ሁኔታ ለሙከራ ጊዜ መቀጠራቸው የተገለጸበት ደብዳቤ በአመልካች ብቻ የተዘጋጀ ነው ተብሎ የአመልካች ክርክር በስር ፍቤቶች ውድቅ የመደረጉን አግባብነት ተጠሪው ባሉበት ለማጣራት ይቻል ዘንድ ጉዳዩ ለሰበር ክርክር እንዲቀርብ በመደረጉ ግራ ቀኙ የጽሁፍ ክርክር ተለዋውጠዋልነየጉዳዩ አመጣጥ እና የክርክሩ ይዘት ከላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም አቤቱታ የቀረበበት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት መሆን አለመሆኑን ለክርክሩ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር መርምረናል በዚህም መሰረት አመልካች አጥብቆ የሚከራከረው ለሙከራ ጊዜ የተቀጠረ ሰራተኛ ለስራው ተስማሚ አለመሆኑ ሲረጋገጥ አሰሪው የስራ ስንብት እና የካሳ ክፍያ ለመክፈል ሳይገደድ የሰራተኛውን የስራ ውል ያለማስጠንቀቂያ ሊያቋርጥ የሚችል ስለመሆኑ በአዋጁ አንቀጽ በግልጽ የተመለከተ ሆኖ እያለ አና ተጠሪውም ለ ቀናት የሙከራ ጊዜ የተቀጠሩ ስለመሆኑ በቅጥሩ ዕለት በአድራሻቸው የተጻፈውን ደብዳቤ ፈርመው በመቀበል ያረጋገጡ ሆኖ አያለ አሰሪው ማስጠንቀቂያ ሳይሰጥ ውሉን ያቋረጠው አላግባብ ስለሆነ ሕገ ወጥ የስራ ስንብት የሚያስከትላቸውን ክፍያዎች እንዲፈጽም በስር ፍቤቶች የተሰጠው ውሳኔ አግባብነት ያላቸውን የአዋጁን ድንጋጌዎች መሰረት ያደረገ አይደለም በማለት መሆኑን ተገንዝበናልእንደተባለው ተገቢ ሁኔታዎች ሲያጋጥሙ ለሙከራ ጊዜ የተቀጠረ ሰራተኛን በሙከራ ጊዜው ውስጥ አሰሪው ያለማስጠንቀቂያ ማሰናበት የሚችል ስለመሆኑ አዋጁ የሚደነግግ ቢሆንም የአዋጁ አንቀጽ ድንጋጌ ተፈጻሚ ከመደረጉ አስቀድሞ ግን ተዋዋዮቹ የሙከራ ጊዜ እንዲኖር በቅጥር ውላቸው የተስማሙ መሆኑነ በቅድሚያ መረጋገጥ አንዳለበት የአዋጁ አንቀጽ በግልጽ ያመለክታልበተያዘው ጉዳይ የቅጥር ውሉ የተደረገውም ሆነ ተጠሪው የተቀጠሩት ለ ቀናት የሙከራ ጊዜ ስለመሆነ አመልካች ለተጠሪው በደብዳቤ የገለጸው በተመሳሳይ ቀን ነውተጠሪ የተቀጠሩት ለ ቀናት የሙከራ ጊዜ የመሆን አለመሆኑ ጉዳይ ደግሞ መረጋገጥ ያለበት በአዋጁ አንቀጽ መሰረት ኣሦኣኣፀሃነኣለርርጋከካ በቅጥር ውሉ አንጂ አመልካች በተናጠል ለተጠሪው በሚሰጠው ማስታወቂያ ባለመሆኑ ተጠሪው የሙከራ ጊዜውን የቅጥር ሁኔታ በውሉ ላይ በግልጽ የተቀበሉ መሆኑ አስካልተረጋገጠ ድረስ በአመልካች የተጻፈላቸውን የቅጥር ደብዳቤ ፈርመው የተቀበሉ መሆኑ መረጋገጡ ብቻ የሙከራ ጊዜውን የቅጥር ሁኔታ ተስማምተው ተቀብለዋል ከሚል ድምዳሜ ላይ ለመድረስ የሚያስችል አይደለም በመሆኑም ተጠሪ የተቀጠሩት ለ ቀናት የሙከራ ጊዜ በመሆኑ እና የተሰናበቱትም በስራ ላይ የተለያዩ ድክመቶችን በማሳየታቸው በመሆኑ ስንብቱ ሕጋዊ ነው በማለት አመልካች የሚያቀርበው ክርክር ሕጋዊ መሰረት ያለው ነው ለማለት የሚቻል ሆኖ አልተገኘም ሲጠቃለል የስራ ውሉ የተቋረጠው ከሕግ አግባብ ውጪ መሆኑን በማረጋገጥ አመልካች ለተጠሪው ተገቢ ክፍያዎችን እንዲፈጽም በስር ፍቤቶች የተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ነው ለማለት የሚቻል ሆኖ ስላልተገኘ የሚከተለው ውሳኔ ተሰጥቷል ውሳኔ በፌየመደፍቤት በመቁ በ ዓም ተሰጥቶ በፈፌከፍቤት በመቁ በ ዓም በውሳኔ የጸናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ፀንቷል የውሳኔው ቅጂ ለስር ፍቤቶች ይላክ በፌየመደፍቤት በመቁ የተያዘው አፈጻጸም ታግዶ እንዲቆይ በዚህ መዝገብ በ ዓም ተሰጥቶ የነበረው ትዕዛዝ ተነስቷልይጻፍ የሰበር ክርክሩ ያስከተለውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ውሳኔ ያገኘ ሰለሆነ መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የባ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ አሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሜ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች አቶ ግርማ ደሳለኝ ቀረቡ ተጠሪ ወጣቶች ገነት የመጀመሪያ ደረጃ ት ቤት ነፈጅ አንዋር ሙስጠፋ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ ለዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት የቀረበው አመልካች በተጠሪ መሥሪያ ቤት ያላግባብ ከሥራ የተሰናበቱ ስለመሆኑ ገልጸው የተለያዩ ክፍያዎች እንዲከፈላቸው የጠየቁት ዳኝነት በአዋጅ ቁጥር አግባብ የሚታይ አይደለም ተብሎ ውድቅ በመደረጉ ነው አመልካች በተጠሪ መሥሪያ ቤት በጥበቃ ሠራተኛነት ተቀጥረው በመሥራት ላይ እንዳሉ ከሕግ ውጪ ተሰናብቼአለሁ በማለት የተለያዩ ክፍያዎች እንዲከፈሏቸው በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ክስ መስርተው ፍርድ ቤቱ ተጠሪን ጠርቶ ባለመቅረቡ በሌለበት አይቶና ጉዳዩን አጣርቶ ጉዳዩን የማየት ሥልጣን የለኝም በማለት የወሰነ ሲሆን ይግባኝ የቀረበለት የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ግራ ቀኙን ከአከራከረ በኋላ የስር ፍርድ ቤትን ውሣኔ አጽንቶታል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሣኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም ተጠሪ ትምህርት ቤት ከሕዝብ ትምህርት ቤትነት ወደ መንግሥት ከመዛወሩ በፊት ለሰሩባቸው ጊዜያት ተገቢ ክፍያ እንዲከፈላቸው ዳኝነት የጠየቁ ሆኖ እያለ ትምህርት ቤቱ ወደ መንግሥት ከተዛወረ በኋላ ሥራ ባልሰሩበት ሁኔታ ጉዳዩ በአዋጅ ቁጥር አይታይም ተብሉ መወሰኑ ያላግባብ ነው የሚል ነው አቤቱታቸውም ተመርምሮ አመልካች ቀደም ሲል ተጠሪ ከሕዝብ ወደ መንግሥት ትምህርት ቤት ሳይቀየር በማገልገል ላይ እያሉ ያላግባብ መሰናበታቸውን ገልፀው በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ መሠረት የቀረበው ክስ ተጠሪ በአሁኑ ወቅት የመንግሥት እንጂ የሕዝብ ተቋም አይደለም ተብሎ በስር ፍርድ ቤቶች ውድቅ የመደረጉን አግባብነት ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ተጠሪ ቀርቦ ግራ ቀኙ በጽሑፍ እንዲከራከሩ ተደርጓል እንዲሁም ለጉዳዩ አግባብነት ያለው መመሪያ አንዲቀርብ ተደርጎ አመልካችም አስተያየት እንዲሰጡበት ተደርጓል ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሣኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ያስቀርባል ሲባል ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካች በተጠሪ ተቋም ሲሰሩ በነበረበት ጊዜ ተቋሙ የሕዝብ የነበረ መሆኑን ከሐምሌ ቀን ዓም ጀምሮ ደግሞ ወደ መንግሥት የተዛወረ መሆኑን አመልካች ስንብቱ ተከናውኗል በማለት ክስ የመሰረቱት ደግሞ መስከረም ቀን ዓም መሆኑን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሕዝብ ጥያቄና ፍላጎት ከሕዝብ ይዞታነት ወደ መንግሥት ይዞታነት የሚዛወሩ የሕዝብ ትምህርት ቤቶችን ሽግግር ለማስፈፀም የተዘጋጀው መመሪያ ደግሞ ተፈፃሚነቱ ከሰኔ ቀን ዓም ጀምሮ መሆኑን ነው ወደ ሕጉ ስንመጣ የአዋጅ ቁጥር የራሱ የሆነ የተፈጻሚነት ወሰን ያለው ስለመሆኑ አንቀጽ የሚደነግግ ሲሆን ይህ ድንጋጌ በአዋጁ የሚገዙትና የማይገዙትን የሥራ ግንኙነቶችን ይዞ ይገኛል የአዋጁ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ ስር በስተቀር የተደነገጉት እንደተጠበቁ ሆነው ይህ አዋጅ በአሠሪና ሠራተኛ መካከል በሚደረግ በቅጥር ላይ በተመሰረተ የሥራ ግንኙነት ላይ ተፈጻሚ አንደሚሆን ያመለክታል ስለዚህም በቅጥር ላይ የተመሰረተው ግንኙነት በአንቀጹ ንዑስ አንቀጽ ስር ከተዘረዘሩት ውስጥ የሚወድቅ ከሆነ የዚህ አዋጅ ድንጋጌዎች የማይፈጸሙባቸው መሆኑን በአንድ መልኩ ከዚህ ድንጋጌ ስንረዳ በሌላ መልኩ ደግሞ ከነዚህ ውጭ ባሉ በአሠሪና ሠራተኛ መካከል በሚፈጠሩ ማንኛውም ግንኙነት ላይ አዋጁ ተፈጻሚነት እንደሚኖረው እንረዳለን የአንቀጹ ሁለተኛው ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌ ደግሞ ግንኙነታቸው በቅጥር ላይ የተመሰረተ ቢሆንም በዝርዝር በሚያስቀምጣቸው የሥራ ግንኙነቶች ላይ አዋጁ የማይፈጸም መሆኑን የሚያመላክት ነው እነዚህም ለአስተዳደግ ሲባል ከሕመም ለመዳን ወይም እንደገና ለመቋቋም የትምህርትና ለሥልጠና የሙያ መልመጃ ትምህርትን ሳይጨምር የሚደረጉ የሥራ ውሎችን የሥራ መሪን ለትርፍ በሚካሔድ ሥራ ላይ ያልተመሰረተ የግል አገልግሎት ቅጥርን በልዩ ሕግ የሚተዳደሩ እንደ የጦር ኃይል ባልደረቦችን የመንግሥት አስተዳደር ሠራተኞችን ዳኞችን ዐቃቤ ሕጉጐችን ፖሊሶችን እና ሌሎችንም እንዲሁም በራሱ የንግድ ሥራ ወይም በራሱ የሙያ ኃላፊነት የሚሰራ ሥራ የሚያከናውን ተዋዋይ ያለበት ግንኙነቶች ናቸው በመሆኑም አዋጁ እነዚህ ግንኙነቶች ላይ የማይፈጸም መሆኑን ያሳያል ስለሆነም በአጭሩ ሲገለጽ አዋጁ በአጠቃላይ በአሠሪና ሠራተኛ መካከል በሚቋቋም በቅጥር ላይ የተመሰረተ የሥራ ግንኙነት ላይ ተፈጻሚነት የሚኖረው ቢሆንም በአዋጁ በግልጽ በተደነገጉ ሌላ ሕግ በሚገዛቸው ግንኙነቶች ላይ ተፈጻሚነት አይኖረውም ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስ አመልካች ተጠሪ ተቋም ወደ መንግሥት ከሐምሌ ቀን ዓም ጀምሮ ሲዛወር ከተጠሪ ጋር የሥራ ግንኙነት እንዳልነበራቸው የሚገልጹ ቢሆንም መመሪያው ተፈጻሚ የሆነው ግን ከሰኔ ቀን ዓም ጀምሮ በመሆኑ ጉዳዩ በአዋጅ ቁጥር አግባብ የሚታይበት ምክንያት የለም መመሪያው ወደጋላ ሂዶ እንዲሰራ ኣሦኣኣፀሃነኣለርርጋከካ ሊደረግ የሚችልበት የሕግ አግባብ የለም በማለት አመልካች የሚያቀርቡት ክርክርም ሰኔ ወር ዓም ውስጥ ሥራ ላይ ያልነበሩ መሆኑ ባልተረጋገጠበት ሁኔታ ተቀባይነት ሊሰጠው የሚገባ ሆኖ አላገኘንም እንዲሁም የስር ፍርድ ቤት የአሁኑ ተጠሪ ባልቀረበበት ሁኔታ የሥልጣን ጉዳይ አንስቶና በተገቢው ማስረጃ በማጣራት ዳኝነት መስጠቱም ተካራካሪ ወገን ባይቀርብም ፍርድ ቤቱ በራሱ ተነሳሽነትም የስረ ነገር ሥልጣን ጥያቄን ማንሳት የሚችል ስለመሆኑ ከፍብሥሥሕቁጥር እና ለነ ድንጋጌዎች የምንረዳው በመሆኑ በዚህ ረገድ አመልካች የሚያቀርቡት ቅሬታም ተቀባይነት ያለው ሆኖ አልተገኘም በመሆኑም በአመልካች እና በተጠሪ መካከል ያለው ግንኙነት በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ አና በአዲስ አበባ ከተማ የመንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር መሠረት በመደበኛው ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር ችሎት የሚታይ ባለመሆኑ የበታች ፍርድ ቤቶች ክሱን ውድቅ ማድረጋቸው መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት መፈፀሙን የሚያሳይ ሆኖ አልተገኘም በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር የካቲት ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሰኔ ቀን ዓም በውሣኔ የፀናው ብይን በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ጸንቷል የአመልካች ክስ በአዋጅ ቁጥር መሠረት የሚገዛ አይደለም ተብሎ ውድቅ መደረጉ ባግባቡ ነው ብለናል አመልካች ሥልጣን ባለው አካል ጥያቄያቸውን ከማቅረብ ይህ ውሣኔ አያግዳቸውም ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሣራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የሰመቁ ሐምሌ ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ሱልጣን አባተማም ሙስጠፋ አህመድ ተኽሊት ይመስል አመልካች ኢትዮጵያ የርቀት ትምህርት ኮሌጅ አልቀረበም ተጠሪ ዶር ደሣለኝ ተመስገን ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ይህ ጉዳይ የተጀመረው በመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ሲሆን አመልካች በሥር ፍቤት ተከሣሽ ሲሆን ተጠሪ ከሣሽ ነበሩ። ጳጉሜ ተጠሪ ሥራም ላይ ቢሆነ የሚሰጣቸው ጥቅም ወይም በመብት ደረጃ የሚጠይቁትም ክፍያ የለምእንግዲህ እንደወር የማይቆጠረው ጊዜ ለቀረበው ከውል መቋረጥ ጋር ተያይዞ የሚነሣው የክፍያ ጥያቄ ጳጉሜ ተሰልቶ የተጠሪን መብት ሊያጣብብ አይገባውም ባጠቃላይ የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት የመጀመሪያውን ደረጃ ፍቤት ብይን ሽሮ የተጠሪ ጥያቄ የወር ይርጋ ጊዜ አላለፈበትም በማለት ወደ ሥር ፍቤት መዝገቡን መመለሱ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት አይደለም ብለናልበመሆኑም የሚከተለው ውሣኔ ተሰጥቷል ኣሦኣኣፀሃነኣለርርጋከካ ውሳኔ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በቀን በመቁ የሰጠው ብይን ተሽራል የፌደራል ከፍተኛ ፍቤት በቀን በመቁ የሰጠው ውሣኔ ፀንቷል የግራ ቀኙ በፍሬ ነገር ደረጃ ክርክራቸው ይቀጥሉ ተብሎ በፍብስሥሥህቁመመለሱ በአግባቡ ነው ብለናል ግራ ቀኙ ወጭና ኪሣራቸውን ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቷልወደ መቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት አኢ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የሰመቁ ሐምሌ ቀን ዓም ዳኞችአልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ሠልጣን አባተማም ሙስጠፋ አህመድ ተኽሊት ይመሰል አመልካችሙኒሽ ካፌ ድርጅትሙኒሽ ጀርመን ቤከር እና ካፌ ጠበቃ ወርቁ ፉንታሁን ቀረቡ ተጠሪአቶ ዳዊት ፀጋው ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የአሰሪና ሰራተኛ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን የተጀመረውም በፌየመደፍቤት ከሳሽ የነበሩት የአሁኑ ተጠሪ በአሁኑ አመልካች ላይ ባቀረቡት ክስ ነውበ ዓም አዘጋጅተው ያቀረቡት ክስ ይዘትም ባጭሩከሳሽ ከ ዓም ጀምሮ በብር የወር ደመወዝ በተከሳሽ ድርጅት ውስጥ በባሬስታ የስራ መደብ ተቀጥረው በመስራት ላይ እያሉ ተከሳሽ ድርጅት ከ ዓም ጀምሮ የስራ ውላቸውን አላግባብ አንዳቋረጠ የሚገልጽ ሆኖ ስንብቱ ሕገ ወጥ ነው ተብሎ ተከሳሽ ድርጅት ከሕገ ወጥ የስራ ስንብት ጋር የተያያዙትን አና ሌሎች ክፍያዎችን እንዲከፍላቸው ይወሰን ዘንድ ዳኝነት የተጠየቀበት ሲሆን ተከሳሽ ድርጅት በበኩሉ በ ዓም በሰጠው መልስ ተከሳሽ ከስራ እንዲሰናበቱ የተደረገው ከ ዓም ጀምሮ ወደ ዋናው መቤት ተዛውረው እንዲሰሩ በ በተጻፈ ደብዳቤ ተገልጾላቸው እያለ በተዛወሩበት ቦታ ከአምስት ተከታታይ የስራ ቀናት በላይ በስራ ላይ ባለመገኘታቸው በሕጉ አግባብ መሆኑን ገልጾ ከዓመት ፈቃድ ክፍያ ብር ውጪ ከሳሽ ጥያቄ ያቀረቡባቸው ሕገ ወጥ የስራ ስንብት የሚያስከትላቸው የክፍያ ዓይነቶች ጥያቄ ውድቅ ሊደረግ ይገባል በማለት ተከራክሯል ፍቤቱም ክሱን እና የግራ ቀኙን ምስክሮች ሰምቶ አጠቃላይ ክርክሩን ከመረመረ በላ ከሳሽ እንዲሰናበቱ የተደረገው በተዛወሩበት ቦታ በመደዳው ከአምስት የስራ ቀናት በላይ ከስራ በመቅረታቸው ምክንያት እንደሆነ በማስረጃ በመረጋገጡ ስንብቱ ሕገ ወጥ ነው ተብሎ የተለያዩ ክፍያዎች እንዲፈጸሙላቸው አመልካች ያቀረቡት ጥያቄ ተቀባይነት የሌለው መሆኑን ሊከፈላቸው የሚገባው የ ቀን የዓመት ዕረፍት ክፍያ ብር ብቻ መሆኑንተከሳሽ ተገቢውን የስራ ልምድ የምስክር ወረቀት አዘጋጅቶ ለከሳሽ መስጠት የሚገባው መሆኑንከሳሽ ክፍያ ለዘገየበት የ ወር ደመወዝ እንዲከፈላቸው የጠየቁ ቢሆንም በአጃቸው የሚገኙ ንብረቶች ካሉ አስረክበው ክሊራንስ ከያዙ በኋላ ክፍያ እንዲፈጸምላቸው ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ጠይቀው የዘገየ ክፍያ ስለመኖሩ ስላላስረዱ ጥያቄአቸው ተቀባይነት የሌለው መሆኑን ገልጾ የተከሳሽን የወጪና ኪሳራ ዝርዝር የማቅረብ መብት በመጠበቅ ጭምር ውሳኔ የሰጠ ሲሆን በከሳሽ ጠያቂነት ይግባኙን የተመለከተው የፌከፍቤት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በላ የስር ፍቤት ውሳኔን አሻሸሎ ሌላውን የውሳኔ ክፍል ሲያጸና ክፍያ የዘገየበትን እና የወጪና ኪሳራ ዝርዝር የማቅረብ መብትን በተመለከተ ግን ውሳኔውን ሽሮ በአዋጁ አንቀጽ መሰረት የዓመት ዕረፍት ክፍያውን ተከሳሽ በሰባት ቀናት ውስጥ መክፈል የሚጠበቅበት ሆኖ እያለ ከሳሽ ማስጠንቀቂያ ከሰጡበት ጊዜ ጀምሮ ክፍያውን ለመክፈል አዘጋጅቶ ከሳሽ በራሱ ጥፋት ሳይወስድ ያዘገየ ስለመሆኑ በማስረጃ አስደግፎ አንዳልተከራከረ ገልጾ በአዋጁ አንቀጽ መሰረት ተከሳሽ ድርጅት ክፍያ ለዘገየበት የ ወር ደመወዝ ለከሳሽ እንዲከፍል በማለት እና ለተከሳሽ ተጠብቆ የነበረውን የወጪና ኪሳራ ዝርዝር የማቅረብ መብት በመሰረዝ ውሳኔ ሰጥቷል አመልካች አቤቱታውን ለዚህ ችሎት ያቀረበው ይዘቱ ከላይ የተመለከተው የይግባኝ ሰሚው ፍቤት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት በመሆኑ ሊታረም ይገባል በማለት ሲሆን የሰበር አቤቱታው ተመርምሮ በዚህ ጉዳይ የስራ ውል ሲቋረጥ ለሰራተኛ ሊከፈል የሚገባው ክፍያ ዘገየ የሚባልበትን እና ዘገየ ለተባለ ክፍያ አስከ ሶስት ወር ደመወዝ የሚደርስ ክፍያ እንዲፈጸም የሚወሰንበትን አግባብ ተጠሪው ባሉበት ለማጣራት ይቻል ዘንድ ጉዳዩ ለሰበር ክርክር እንዲቀርብ በመደረጉ ግራ ቀኙ የጽሁፍ ክርክር ተለዋውጠዋል የጉዳዩ አመጣጥ እና የክርክሩ ይዘት ከላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም አቤቱታ የቀረበበት ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት መሆን አለመሆኑን ለክርክሩ ከተያዘው ጭብጥ አንጻር መርምረናል በዚህም መሰረት ከስራ ውል መቋረጥ ጋር ተያይዞ ከአሰሪው ቁጥጥር ውጪ በሆነ ምክንያት ካልሆነ በቀር በአንቀጽ በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውስጥ አሰሪው ለሰራተኛው መከፈል የሚገባውን ሂሳብ ካልከፈለ ክፍያው ለዘገየበት ጊዜ ለሰራተኛው እስከ ሶስት ወር ለመድረስ የሚችል ደመወዙን ያህል አሰሪው እንዲከፍለው የስራ ክርክር ችሎት ሊወስን እንደሚችል በአዋጁ አንቀጽ የተመለከተ ሲሆን ክፍያውን በአዋጁ አንቀጽ በተመለከተው የሰባት የስራ ቀናት ጊዜ ውስጥ መክፈል ያልተቻለው ከአሰሪው ቁጥጥር ውጪ በሆነ ምክንያት በተለይም በአንቀጽ አንደተገለጸው ሰራተኛው ከአሰሪው የተረከበውን ንብረት የማስረከብ ወይም የሚፈለግበትን ማንኛውንም ሂሳብ የማወራረድ ግዴታውን ባለመወጣቱ ምክንያት ሆኖ ከተገኘ አሰሪው በአንቀጽ የተጠቀሰውን ክፍያ የመክፈል ግዴታ የሌለበት መሆኑን ከድንጋጌዎቹ ይዘት መገንዘብ ይቻላል ይግባኝ ሰሚው ፍቤት አመልካች ክፍያ አዘግይቷል ከሚል ድምዳሜ ላይ የደረሰው የዓመት ፅረፍት ክፍያውን በሰባት ቀናት ውስጥ መክፈል የሚጠበቅበት ሆኖ እያለ ተጠሪ ማስጠንቀቂያ ከሰጡበት ጊዜ ጀምሮ ክፍያውን ለመክፈል አዘጋጅቶ ተጠሪ በራሱ ጥፋት ሳይወስድ ያዘገየ ስለመሆኑ በማስረጃ አስደግፎ አልተከራከረም በማለት ነው ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ በመሰረቱ ተጠሪ በፌየመደፍቤት ባቀረቡት ክስ ክፍያ ለዘገየበት የሶስት ወር ደመወዝ እንዲከፈላቸው በግልጽ ስለመጠየቃቸው ፍቤቱ በውሳኔው ላይ አስፍሯልአመልካች ለክሱ በሰጠው መልስ በተጠሪው የተጠየቁ ሌሎች መብቶችን እና የክፍያ ዓይነቶችን ክዶ የተከራከረ ሲሆን የዓመት ፅረፍት ክፍያውን በተመለከተ ግን በክፍያው መጠን ላይ ከመከራከር ውጪ ይህ ክፍያ የማይገባቸው ስለመሆኑ አና ይህ በአሰሪው የታመነው የክፍያ ዓይነትም በአዋጁ አንቀጽ መሰረት በሰባት የስራ ቀናት ውስጥ ለሰራተኛው ሳይከፈል የቀረው ሰራተኛው ከአሰሪው የተረከበውን ንብረት የማስረከብ ወይም የሚፈለግበትን ማንኛውንም ሂሳብ የማወራረድ ግዴታውን ባለመወጣቱ ምክንያት በመሆኑ ክፍያ ለዘገየበት በተጠሪ የተጠየቀውን ቅጣት የመክፈል ግዴታ የሌለበት ስለመሆኑ ገልጾ ያቀረበው ክርክር ስለመኖሩ የመዝገቡ ግልባጭ አያመለክትምተጠሪው የሚፈለግበትን ንብረት የማስረከብ እና ሂሳብ የማወራረድ ግዴታ አልተወጣም የሚለውን የክርክር ነጥብ አመልካች በሰበር ደረጃ ከማቅረቡ በቀር በይግባኝ ሰሚው ፍቤትም ቢሆን የዚህ ዓይነት ክርክር አቅርቦ የነበረ ስለመሆኑም መዝገቡ አያመለክትምየታመነውን ክፍያ ያዘገየሁት ተጠሪው የበኩሉን ግዴታ ባለመወጣቱ ነው በሚል አመልካች በሁለቱ የስር ፍቤቶች አንስቶ ያልተከራከረበትን ነጥብ ደግሞ በሰበር ደረጃ በመከራከሪያነት ማንሳቱ በፍብሥሥሕቁ ድንጋጌ የተመለከተውን የክርክር አመራር ስርዓት የተከተለ ባለመሆኑ ሕጋዊ ተቀባይነት ሊሰጠው የሚችል ሆኖ አልተገኘምአመልካች በዚህ ነጥብ ላይ በስር ፍቤቶች ያቀረበው መከራከሪያ የለም በማለት ተጠሪ በሰበር መልሳቸው ያቀረቡትን ክርክርም አመልካች አላስተባበለምእንዲህ ከሆነ ደግሞ አመልካች ክፍያ ላዘገየበት በአዋጁ አንቀጽ መሰረት የሶስት ወር ደመወዝ ለተጠሪው በቅጣት መልክ እንዲከፍል በይግባኝ ሰሚው ፍቤት የተሰጠው ውሳኔ ሊነቀፍ የሚችልበት ሕጋዊ ምክንያት የለም ሲጠቃለል አቤቱታ የቀረበበት የፌከፍቤት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ነው ለማለት የሚቻል ሆኖ ስላልተገኘ የሚከተለው ውሳኔ ተሰጥቷል ውሳኔ የፌየመደፍቤት በመቁ በ ዓም የተሰጠውን ውሳኔ በማሻሻል የፌከፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ፀንቷል የውሳኔው ቅጂ ለስር ፍቤቶች ይላክ የሰበር ክርክሩ ያስከተለውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ውሳኔ ያገኘ ሰለሆነ መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የባ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሉሣ አዳነ ንጉሜ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች አቶ ርዕሶም እምባፍራሽ ቀረቡ ተጠሪ ኢትዮ ቴሌኮም ነፈጅ አቶ ፈቃዱ ኃይሌ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩም የተጀመረው የስር ከሣሽ የነበሩት የአሁኑ አመልካች በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በተጠሪ ላይ በመሠረቱት ክስ መነሻነት ነው የክሱ ፍሬ ነገርም ባጭሩ በተጠሪ ድርጅት ውስጥ ከ ዓም ጀምሮ እስከ ዓም ስሠራ ከቆየሁኝ በኋላ በስህተት በመሰናበቴ በ ዓም ወደ ሥራ እንድመለስ ተደርጐ እስከ ሐምሌ ቀን ዓም ድረስ በወር ብር ደመወዝ እየተከፈለኝ ለ ዓመታት ከ ወር ሳገለግል ከቆየሁ በኋላ ተጠሪ የሥራ ውሌን ያለአግባብ ስላቋረጠ ስንብቱ ሕገወጥ ነው ተብሎ በአሠሪና ሠራተኛ አዋጁ መሠረት የተለያዩ ክፍያዎች እንዲፈጸምለት እንዲወሰንለት ዳኝነት መጠየቁን የሚያሳይ ነው ተጠሪም በበኩሉ ቀርቦ ለክሱ በሰጠው መልስ ከ ዓም እስከ ዓም ያለው የሥራ ስንብት ክፍያ በይርጋ የታገደ መሆኑን ይህ መቃወሚያው የሚታለፍ ከሆነም እስከ ዓም ያለው የሥራ ስንብት የተከፈላቸው መሆኑን ከ ዓም ጀምሮ እስከ ዓም ያለውን የሥራ ስንብት ክፍያ ደግሞ አመልካች እንዲወስዱ ተጠይቀው ፈቃደኛ ሳይሆኑ ስለቀሩ በመሆኑ ጥያቄው ተቀባይነት የሌለው መሆኑንና ከሥራ የተሰናበቱትም በሕጉ አግባብ በተፈፀመ ቅነሳ ምክንያት መሆኑን ጠቅሰው ስንብቱ ሕጋዊ ነው በማለት ይወሰንልን በማለት ተከራክሯል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍቤትም የግራ ቀኙን ክርክርና ምስክሮች ከሰማ በኋላ ጉዳዩን በመመርመር እስከ ዓም ድረስ ያለው የስንብት ክፍያ በይርጋ የሚታገድ መሆኑንና የሥራ ውሉም ሊቋረጥ የቻለው በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሐ መሠረት በተፈጸመ ቅነሳ ምክንያት መሆኑን ጠቅሶ ስንብቱ ሕጋዊ ነው በማለት ከወሰነ በላ ከ ዓም ጀምሮ ያለው የሥራ ስንብቱ ክፍያ ብር በሠራተኞች ቅነሳ ጊዜ በአዋጁ ቁጥር አንቀጽ መሠረት ሊከፈል የሚገባ ክፍያ ብር የማስጠንቀቂያ ጊዜ ክፍያ ብር አመልካች ሥራ ሠርቶ ያልተከፈለው የ ቀናት ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ደሞዝ ብር እና የ ቀናት የዓመት እረፍት ክፍያ ብር በድምሩ ብር ተጠሪ ለአመልካች ይክፈል ሲል ወስኗል በአመልካች ይግባኝ አቤቱታ አቅራቢነት ጉዳዩን የተመለከተው የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በበኩሉ ግራ ቀኙን አስቀርቦ ካከራከረ በኋላ የበታች ፍቤቱን ውሣኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት በማጽናት ወስኗል አሁን የቀረበው የሰበር አቤቱታም ይህንኑ በስር ፍቤቶች የተሰጠውን ውሣኔ በመቃወም ሲሆን አቤቱታውም በሰበር አጣሪ ችሎቱ ተመርምሮ አመልካች የሥራ ውሌ አላግባብ ተቋርጧል በማለት አቤቱታ ሲያቀርብ ቆይቶ በመጨረሻ ስንብቱ ሕገወጥ መሆኑ ተረጋግጦ በ ዓም ወደ ቀድሞው ሥራው እንዲመለስ መወሰኑ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት የይርጋውን ጊዜ ማቋረጡ እየታወቀ አመልካች ወደ ሥራ ለመመለስ እየተከራከረ በነበረበት ሁኔታ የስንብት ክፍያ በወቅቱ አልወሰደም ተብሎ ከ ዓም ያለው የአገልግሎት ክፍያ ጥያቄ በይርጋ ቀሪ ይሆናል የመባሉን አግባብነት ለመመርመር ሲባል መዝገቡ ለዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ተጠሪም ቀርቦ ግራ ቀኙ በጽሑፍ እንዲከራከሩ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥና ይዘት ከላይ የተመለከተውን የሚመስል ሲሆን አኛም በበኩላችን አቤቱታው ለዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር ብቻ ጉዳዩን በሚከተለው መልኩ መርምረናል በመሠረቱ የሥራ ውል በመቋረጡ ምክንያት በሠራተኛውም ሆነ በአሠሪው የሚቀርብ ማናቸውም የክፍያ ጥያቄ የሥራ ውሉ በተቋረጠ በ ወር ጊዜ ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ እንደሚታገድ በአዋጅ አንቀጽ ስር ተደንግጐ ይገኛል ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስ የአመልካች የሥራ ውል ከ ዓም ጀምሮ ለ ዓመት ከ ወር ተቋርጦ የቀየ ስለመሆኑ ግራቀኙን ያላከራከረ ከመሆኑም በላይ በስር ፍቤትም የተረጋገጠ ጉዳይ ነው የሥራ ውሉም በወቅቱ ሊቋረጥ የቻለው በመንግሥት ውሣኔ መነሻነት ነው ከሚባል በቀር በተጠሪ ጥፋት ምክንያት ስለመሆኑ ወይም ያለአግባብ በተጠሪ የተቋረጠ መሆኑን አመልካች አላስረዳም የሆነ ሆኖ የሥራ ውሉ ከተቋረጠበት አለት ከ ዓም ጀምሮ ባሉት ወራት ጊዜ ውስጥ የሥራ ስንብት ክፍያ ጥያቄው ካልቀረበ በይርጋ እንደሜታገድ ግልጽ ነው በሌላ በኩል አመልካቹ በ ዓም እንደገና በመንግሥት መመሪያ ወደሥራ እንዲመለስ መደረጉም አስቀድሞ በይርጋ የታገደውን የስንብት ክፍያ ጥያቄን ከ ዓም ጀምሮ እስከ ዓም ያለውን የስንብት ክፍያ ከአዋጁ አንቀጽ ድንጋጌ ይዘት አኳያ የይርጋ ጊዜን ሊያቋርጥ የሚችል አይደለም ምክንያቱም እንደድንጋጌው አነጋገር ተጠሪ የአመልካችን መብት በጽሑፍ አውቆለት ወይም በከፊል በራሱ የፈፀመለት ስለመሆኑ በፍሬ ነገር ደረጃ አመልካች አላስረዳም ይህ ከሆነ ደግሞ ከ ዓም በፊት ያለው የሥራ ስንብት ክፍያ ጥያቄ በአዋጁ መሠረት በስር ፍቤቶች በይርጋ ይታገዳል መባሉ ተገቢ እና አግባብነት ያላቸው የአሠሪና ሠራተኛ አዋጁን ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ ያገናዘበ ነው ከሚባል በቀር መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ ስላላገኘን ተከታዩን ውሣኔ ሰጥተናል ኣሦኣኣፀሃነኣለርርጋከካ ውሣኔ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍሃቤት በመቁ በ ዓም ተወስኖ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁ በ ዓም እንዲፀና የተደረገበት ፍርድ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ፀንቷል የአመልካች የሰበር አቤቱታ ጥያቄ ተቀባይነት የለውም ብለናል ግራ ቀኙ የሰበር ወጪና ኪሣራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ዘበ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የሰመቁ ሐምሌ ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ሱልጣን አባተማም ሙስጠፋ አህመድ ተኸሊት ይመስል አመልካች አቶ አብርፃሃም ታደለ ቀረቡ ተጠሪ ጥቁር አባይ ትራንስፖርት ኃላየተየግልማህበር አልቀረብም መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍ ር ድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ታህሳስ ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት ያቀረበውን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነውጉዳዩ የአሰሪና ሰራተኛ ክርክር የሚመለከት ነውጉዳዩ በመጀመሪያ የታየው በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ነውበስር ፍርድ ቤት አመልካች ከሳሽ ተጠሪ ተከሳሽ በመሆን ተከራክሯል የክርክሩ መነሻ አመልካች ያቀረበው ክስ ነውበስር ፍርድ ቤት አመልካች በከሳሽነት ቀርቦተከሳሽ ተጠሪ ከህግ አግባብ ውጭ የስራ ውሌን በማቋረጥ ከስራ ያሰናበተኝ በመሆኑ በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ መሰረት የተለያዩ ክፍያዎችን እንዲከፍል ይወሰንልኝ በማለት ክስ አቅርቧልተጠሪ በተከሳሽነት ቀርቦ ከሳሽ አመልካች ለአንድ ወር በህክምና ላይ ከቆየ በኋላ ወደ ስራ ባለመመለሱ የካቲት ቀን ዓም ማስታወቂያ አውጥተናልከዚያም ከሳሽ ሪፖርት ካደረጉ በኋላ ቀላል ስራ ካልተሰጠኝ የሹፌርነት ስራ አልሠራም በማለት ለከሳሽ በማሳወቃቸው ከስራ በመቅረታቸው ከስራ የተሰናበት ስለሆነ ስንብቱ በህግ አግባብ የተደረገ ነው በማለት ተከራክሯል የስር ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ከመረመረ በኋላ ከሳሽ በስራ ላይ እያለ ጉዳት ከደረሰበት በኋላ ወደ ዳግማዊ ሚኒሊክ ሆስፒታል ታክሞ በተሰጠው ማስረጃ ጉዳቱ መኪና ማሽከርከር እንደማይከለክለው ተገልዷል ሆኖም ከሳሽ በህዳር ወር ዓም መኪና ጅቡቲ ይዞ ከፄደ በኋላ ባደረበት ህመም ምክንያት መኪናውን ለመመለስ ባለመቻሉ መኪናው ሌላ ሹፌር ሄዶ እንዲያመጣ የተደረገ መሆኑ በማስረጃ ተረጋግጧል ከዚህ በተጨማሪ የተከሳሽ ድርጅት የህክምና ተቋም የሆነው ከሳሽ በአከርካሪ ዲስክና በእጅ ላይ ከባድ ጉዳት የደረሰበት ስለሆነ ቀለል ያለ ስራ ላይ እንዲመደቡ የሚገልፅ ማስረጃ ሰጥቷቸዋል የደጃዝማች ባልቻ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የሰጠው ማስረጃም ይህንኑ የተከሳሹን የጤንነት ችግር የሚገልፅ ነው ይህም የሚያሳየው ከሳሽ በህመም ላይ መሆናቸውንና ጤንነታቸው ስላልተሻሻለ ህክምና በመከታተል ላይ ያሉ መሆናቸውን ተከሳሽ አያወቀ ቀላል ስራ ለመስጠት ፍቃደኛ ባለመሆኑ ከስራ ያሰናበተ መሆኑን የሚያሳይ ሰለሆነ ስንበቱ ሕገ ወጥ ነው በማለት ተከሳሽ ለከሳሽ የካሳ ክፍያና የሁለት ወር የማስጠንቀቂያ ክፍያ እንዲከፍል በማለት ወስኗል በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ተጠሪ ይግባኝ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርቧልይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኃላ መልስ ሰጪ አመልካች የይግባኝ ባይ ድርጅት ጥር ቀን ዓም የህክምና ማስረጃ ከሰጣቸው በኋላ ለሶስት ሳምንታት ያህል ለአሰሪያቸው ይግባኝ ባይ ሳያቀርቡና ስራ ሳይገቡ ቁይተውየካቲት ቀን ዓም የህክምና ማስረጃውን አቅርበዋልይህም መልስ ሰጪ የተሰጣቸው የህክምና ፍቃድ ካለቀ በኋላ ለሃያ አንድ ቀናት ከስራ ቦታ የቀረ መሆኑን ስለሚያሳይ ይግባኝ ባይ የመልስ ሰጭ የሰራ ውል ያቋረጠው በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ለ መሰረት ነው በማለት የስር ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ ሽሮታል አመልካች መጋቢት ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ አመልካች ከደረሰብኝ የጤንነት ችግር እንዳላገገምኩለተጠሪ አሳውቄዋለሁ አንድ የጤንነት ችግርና ህመም ያጋጠመው ሰራተኛ አሰሪው ከስራ ከማሰናበቱ በፊት የሚወስዳቸው አርምጃዎች የሚደነግገው የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ነውይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ግን ለጤነኛ ሰራተኞች ተፈፃሚነት ያለውን እና በእኔ ጉዳይ አግባብነት የሌለውን አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ለ በመጥቀስ የሰጠውን ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት አመልክቷል ተጠሪ በበኩሉ ግንቦት ቀን ዓም በተፃፈ መልስ አመልካች የህክምና ፍቃዱ ካለቀ በላ ፃያ ቀናቶች ወደ ስራ ቦታው ያልመጣ በመሆኑ ስንብቱ ህጋዊ ነው በማለት ተከራክሯልአመልካች ሰኔ ቀን ዓም የተፃፈ የመልስ መልስ አቅርቧል ከስር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተጠሪ አመልካች ከስራ ያሰናበተው በሕግ አግባብ ነው በማለት የሰጠው ውሳኔ ተገቢ ነው ወይስ አይደለም። የሚለውን ጭብጥ በመያዝ ጉዳዩን መርምረናል ከላይ የተያዘውን ጭብጥ ለመወሰን በመጀመሪያ በዚህ መዝገብ የተረጋገጡ ፍሬ ጉዳዮችን መሠረታዊ ባህሪና ይዘት አንደዚሁም በአሠሪውና በሠራተኛው መካከል ሊኖር የሚገባውን ግንኙነትና አንፃራዊ ግዴታ መመርመር አስፈላጊ ነው አመልካች ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ተጠሪ ፈቃድ ሰጥቶና የመንግስት ልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ የድጋፍ ደብዳቤ ፅፎላት ከተጠሪ ጋር ውል ተዋውላ የማስተርስ ትምህርት ስትከታተል አንደነበርና ተጠሪ አመልካችን ከአዲስ አበባ ወደ ስንቀሌ ሲያዛውራት አመልካች የመመረቂያ ፅሑፏን ለዩንቨርሲቲው የምታስረክብበት የትምህርት የጊዜ ሰሌዳ ጋር ተገጣጣሚነት እንዳለው በበታች ፍርድ ቤቶች ተረጋግጧል አመልካች በተጠሪ ፈቃድና ስምምነት የጀመረችው ትምህርት እስክታጠናቅቅ ዝውውሩ እንዲዘገይላት ተጠሪ ጠይቃ ተጠሪ ጥያቄዋን የማይቀበለው መሆኑን እንዳሳወቃት ተረጋግጧል በተጠሪ ድጋፍና ፈቃድ ለሶስት ዓመት ያህል ስትከታተለው የነበረው የማስተርስ ትምህርት ለማጠናቀቅ ለተጠሪ ያቀረበችው የመጀመሪያ ጥያቄ ተቀባይነት ያላገኘው አመልካች ዩንቨርስቲው ባወጣው የጊዜ ሰሌዳ የመመረቂያ ፅሑፏን ለማቅረብና ትምህርቷን ለማጠናቀቅ እንድትችል ተጠሪ ያልተጠቀመችበትን የዓመት ፈቃድ እንዲሰጣት በፅሑፍ ጠይቃለች ተጠሪ በዚህ አመልካች ላቀረበችው የዓመት ፈቃድ ጥያቄ በግልፅ አሉታዊ ምላሽ አንዳልሰጠ በበታች ፍርድ ቤቶች ተረጋግጧል ይህም ያለበት አመልካችና ተጠሪ በሥራ ውል ላይ የተመሠረተ ግንኙነት ብቻ ሣይሆን የአመልካችን የማስተርስ ትምህርት በተመለከተ ከተጠሪ የሚፈለገውን ድጋፍ ትብብርና እርዳታ አመልካች ትምህርቷን ስትከታተልና ትምህርቷን ተከታትላ ካጠናቀቀች በኋላ ያለባትን ግዴታና ኃላፊነት የሚወሰን ሌላ ልዩና ተጨማሪ የውል ግንኙነት ያላቸው መሆኑን ተጠሪ ክዶ አልተከራከረም በአንፃሩ አመልካች የመንግስት ልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ ዕውቅና በሰጠውና ከተጠሪ ጋር ባደረገችው ውል መሠረት ትምህርቷን ስትከታተል የቆየች መሆኑ ግራቀኙ በበታች ፍርድ ቤቶች እና ግራቀኙ በሰበር ደረጃ ካቀረቡት ክርክር ለመረዳት ችለናል አመልካች የዓመት ፈቃድ ተሰጥቷት በተጠሪ ድጋፍ ስትከታተለው የነበረውን የማስተርስ ትምህርት ለማጠናቀቅ በፅሑፍና በግልፅ ላቀረበችው ጥያቄ ተጠሪ በግልፅ የሰጠው አሉታዊ መልስ አለመኖሩ ከላይ ከገለፅነው አመልካችና ተጠሪ መካከል ስለአመልካች የማስተርስ ትምህርት ከተደረገው ልዩና ተጨማሪ ውል አንፃር መታየት የሚገባው ነው ተጠሪ አመልካች ለደቡብ አፍሪካ ዩንቨርስቲ ከፍተኛ ክፍያ እየተከፈለ ስትከታተል የቆየችውና የማስተርስ ትምህርቷን በአግባቡ እንድታጠናቅቅ አስፈላጊ የሆኑ ድጋፍ እና ትብብር ያደርጋል አመልካችም ትምህርቷን ለማጠናቀቅ የምታቀርበውን ጥያቄ በቅንነት በመመልከት ምላሽ ይሰጣል ተብሎ ይገመታል ተዋዋይ ወገኖች በውል የገቡትን ግዴታ በመተማመንና በቅንነት ውሉን ይፈፅማሉ ተብለው ሊገመቱና በዚሁ መንገድ ትርጉም ሊሰጥ አንደሚገባው በፍታብሔር ሕግ ቁጥር ተደንግጓል ከዚህ አንፃር ሲታይ የተጠሪን ግልፅ የሆነ አሉታዊ ምላሽ ለመስጠት አመልካች ጥያቄዎን እንደተቀበላት በመቁጠር ትምህርቷን ለማጠናቀቅ የግድ አስፈላጊ የሆነውን የመመረቂያ ፅሑፍ የማዘጋጀት በሥራ ገበታዋ ላይ ሣትገኝ መቅረቷ በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ንዑስ አንቀፅለ መሠረት ያለበቂ ምክንያት ከሥራ ቦታ አንደቀረች የሚያስቀቁጥር ሆኖ አላገኘነውም ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ በአንፃሩ አመልካች ትምህርቷን ለማጠናቀቅ ያልተጠቀመችበት የዓመት ፈቃድ እንዲሰጣትና የዓመት ፈቃዷን የምትፈልገው ዩኒቨርሲቲው ባወጣው የጊዜ ሰሌዳ የመመረቂያ ፅሑፏን አጠናቅቃ ለማስረከብ እንደሆነ በመግለጽ በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ መሠረት ለተጠሪ አሳውቃለች ተጠሪ ከአመልካች ጋር ባደረገው የሥልጠናና የትምህርት ውል መሠረት በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ መሠረት የትምህርት ፈቃድ በመስጠት አመልካች ትምህርቷን እንድታጠናቅቅ የመደገፍ ግዴታ አለበት አመልካች ትምህርቷን ለማጠናቀቅ የሚያስፈልገውን ልዩ ፈቃድ ተጠሪ እንዲሰጣት ሣይሆን የዓመት ፈቃዷን በመጠቀም ትምህርቷን ለማጠናቀቅ ላቀረበችው ጥያቄ ግልፅ ምላሽ ሣይሰጥ አመልካች ከስራ ገበታዋ አልተገኘችም በማለት የሥራ ውሉን ማቋረጡ ከላይ የገለፅናቸውን የሕግ ድንጋጌዎች የሚቃረንና የሕግ መሠረት የሌለው ተግባር ነው በሌላ በኩል በዚህ መዝገብ በአመልካችና በተጠሪ መካከል ያለው የአሠሪና ሠራተኛ እና የትምህርትና ሥልጠና ውል ግንኙነትና አመልካች ከሥራ የቀረችበት ምክንያትና ሁኔታ ተጠሪ የሥራ ውሉን ለማቋረጥ የወሰደው አርምጃ ይኸ ሰበር ችሎት በሰበር መዝገብ ቁጥር በሰበር መዝገብ ቁጥር አና በሌሎች መዛግብት አስገዳጅ የሕግ ትርጉም በሰጠባቸው ጉዳዮች የተለየ በመሆኑ ተጠሪ የሥራ ውሉ የተቋረጠው በአግባቡ ነው በማለት ያቀረበውን ክርክር አልተቀበልነውም በመሆኑም የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተጠሪ የሥራ ውሉን ያቋረጠው በሕግ አግባብ ነው በማለት የሰጠውን ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት አለበት በማለት ወስነናል ውሣ ኔ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር የሰጠው ውሣኔ ተሽራል የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተጠሪ አመልካችን ከሥራ ያሰናበታት ከሕግ ውጭ ነው በማለት በመዝገብ ቁጥር የሰጠው ውሣኔ ፀንቷል ተጠሪ የአንድ ዓመት ደመወዝ በመክፈል አመልካችን ወደ ሥራ ሊመልሳት ይገባል በማለት በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ መሠረት ውሣኔ ሰጥተናል በዚህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ማአ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ አልማው ወሌ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች አቶ ደረሰ ወርቄ ቀረቡ ተጠሪ በርሔ ሐጎስ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭ ጠበቃ ነገሠ ጋሹ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የአሰሪና ሠራተኛ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን የተጀመረውም ከሳሽ የነበሩት የአሁኑ አመልካች ተከሳሽ በነበረው የአሁኑ ተጠሪ ላይ በፌየመደፍቤት ባቀረቡት ክስ ነው የክሱም ይዘት ባጭሩ ከሳሽ በተከሳሽ ድርጅት ውስጥ በቶንጎቤጊጊዳሚ የመንገድ ስራ ኘሮጀክት ከ ዓም ጀምሮ በክሊኒካል ነርስ የስራ መደብ በወር ብር ደመወዝ ተቀጥረው ይሰሩ እንደነበረ ኘሮጀክቱ በመጠናቀቁ ተከሳሽ ድርጅት ሌሎች ሰራተኞችን በሙሉ ወደ ሌላ ቦታ ሲያዛውር ከሳሽን በባዶ ካምኘ ማስቀመጡ አግባብ እንዳልሆነ በመግለጽ ከሳሽ በዐዐዐ ዓም በተጻፈ ማመልከቻ ለድርጅቱ በማሳወቃቸው ድርጅቱ የመጨረሻ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ እንደሰጣቸው ከሳሽ ማስጠንቀቂያውን በመቃወም የጽሁፍ ምላሽ በመስጠታቸው ተከሳሽ ድርጅት በ ዓም የስራ ውላቸውን እንዳቋረጠባቸው የሚገልጽ ሆኖ ስንብቱ ሕገወጥ ነው ተብሎ ተከሳሽ የተለያዩ ክፍያዎችን እንዲፈጽምላቸው ይወሰን ዘንድ ዳኝነት የተጠየቀበት ነው ተከሳሽ ድርጅት በበኩሉ በ ዓም በተዘጋጀ መልስ የቶንጎቤጊ የመንገድ ስራ ኘሮጀክት ስራ ተጠናቆ ሰራተኞች ወደ ጊዳሚሙጊ የመንገድ ስራ ኘሮጀክት ሲዛወሩ ከሳሽም አብረው የተዛወሩ መሆኑን በወቅቱ ከሳሽ ዝውውሩን ተቀብለው ጊዳሚሙጊ በሚገኘው የተከሳሽ ድርጅት ካምኘ ውስጥ ስራ ጀምረው የነበረ መሆኑን ይሁን እንጂ በዚህን ጊዜ ክሊኒኩን እየዘጉ ሌላ ቦታ በመዋላቸው አደጋና ጉዳት ለሚደርስባቸው ሰራተኞች የመጀመሪያ ህክምና አርዳታ የሚሰጥ ባለሙያ ጠፍቶ የነበረ መሆኑን ከሳሽ ለከፊሉ ሰራተኛ ህክምና በመስጠት እና ለከፊሉ ደግሞ በመከልከል በአንድ ድርጅት ሰራተኞች መካከል ልዩነትን እና መከፋፈልን የፈጠሩ መሆኑን በመጨረሻም ከሳሽ ወደ ዋናው መስሪያ ቤት እንዲላኩ እና ከኘሮጀክቱም እንዲሰናበቱ በጠየቁት መሰረት የኘሮጀክቱን ክሊኒክ ከዘጉበት እና ስራ አልሰራም ብለው ካቆሙበት ከ ዓም ጀምሮ ከስራ እንዲሰናበቱ የተደረገ መሆኑን በዝርዝር በመግለጽ ክሱ ውድቅ እንዲደረግ ተከራክሯል ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ፍቤቱም የተከሳሽን አንድ ምስክር ከሰማ በኋላ አጠቃላይ ክርክሩን መርምሮ ከሳሽ በ ዓም የተሰጣቸውን ማስጠንቀቂያ በመቃወም ለተከሳሽ ድርጅት በ ዓም የጻፉት ደብዳቤ ድርጅቱ መጀመሪያ ወደ ቀጠረኝ መስሪያ ቤት መላክ ይህ የማይሆን ከሆነ ማሰናበት ይችላል የሚል አባባል ያዘለ ቢሆንም የደብዳቤው አጠቃላይ ይዘት ከሳሽ መሰናበት ስለምፈልግ አሰናብቱኝ ማለታቸውን የሚያመለክት አይደለም በማለት ይህንን ደብዳቤ መነሻ በማድረግ ተከሳሽ ድርጅት የወሰደው የስንብት አርምጃ ሕገወጥ ነው በመሆኑም ሕገወጥ የስራ ስንብት እርምጃ የሚያስከትላቸውን ክፍያዎች ተከሳሽ ለከሳሽ ሊከፍልና የምስክር ወረቀት ሊሰጣቸው ይገባል በማለት ውሳኔ ሰጥቷል በስር ተከሳሽ አቅራቢነት የፌከፍቤት የግራ ቀኙን የይግባኝ ክርክር ከሰማ በኋላ ከሳሽ ኘሮጀክቱ በመጠናቀቁ ተከሳሽ ድርጅት ሌሎች ሰራተኞችን በሙሉ ወደ ሌላ ቦታ ሲያዛውር እኔን በባዶ ካምኘ አስቀምጦኛል በማለት የተከራከሩ ቢሆንም የኘሮጀክቱ ስራ አለመጠናቀቁን ራሳቸው በ ዓም ለተከሳሽ በጻፉት ደብዳቤ መግለጻቸውን በቅጥር ውላቸው ተራ ቁጥር በተመለከተው መሰረት ተከሳሽ ድርጅት ከሳሽን አዛውሮ የማሰራት መብት ያለው ሆኖ እያለ ከሳሽ በ ዓም ለተከሳሽ በጻፉት ደብዳቤ አዲስ ድርድር እስካላደረግን ድረስ በሰራተኛው ላይ ለሚደርሰው ችግር ተጠያቂ አይደለሁም በማለት መግለጻቸው ክሊኒኩን ዘግተው ያለስራ የሚንቀሳቀሱበት ጊዜ እንደነበረ በተከሳሽ ድርጅት የቀረበውን ክርክር የሚያጠናክር መሆኑን በመጨረሻም ከሳሽ በ ዓም ለተከሳሽ በጻፉት ደብዳቤ ማኔጅመንቱ ጥያቄዬን የመመለስ ብቃት የለውም ወደቀጠረኝ መቤት መመለስ አለብኝ ይህ ካልሆነ ልሰናበት ይገባል በማለት መግለጻቸው የስራ ውሉ የተቋረጠው ከራሳቸው በቀረበ ጥያቄ መሰረት እንደሆነ የሚያመለክት መሆኑን ገልጾ የስንብቱን ሕገወጥነት በተመለከተ የስር ፍቤት ውሳኔን ሲሽር የ ቀን ደመወዝ የትርፍ ሰዓት ማካካሻ አበል የጉዞ አበል እና ክፍያ ለዘገየበት የተወሰነውን ገንዘብ በተመለከተ ውሳኔውን አጽንቷል አመልካች አቤቱታቸውን ለዚህ ሰበር ችሎት ያቀረቡት ይዘቱ ከላይ የተመለከተው የይሰሚው ፍቤት ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት በመሆነ ሊታረም ይገባል በማለት ሲሆን አቤቱታው ተመርምሮ በዚህ ጉዳይ የፌየመደፍቤት ከሳሽ በ ዓም ለተከሳሽ የጻፉትን ደብዳቤ ይዘት መሰረት በማድረግ ስንብቱ ሕገወጥ ነው በማለት በአግባቡ የሰጠውን ውሳኔ ይሰሚው ፍቤት ደብዳቤውን በአግባቡ ሳይተረጉም የሰጠው ውሳኔ ከሕግ ውጪ ነው በማለት አመልካች ያቀረቡትን ቅሬታ ተጠሪ ባለበት ለማጣራት ይቻል ዘንድ ጉዳዩ ለሰበር ክርክር እንዲቀርብ በመደረጉ ግራቀኙ የጽሁፍ ክርክር ተለዋውጠዋል የጉዳዩ አመጣጥ እና የክርክሩ ይዘት ከላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም አቤቱታ የቀረበበት የይሰሚው ፍቤት ስንብቱ ሕጋዊ ነው በማለት የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት መሆን አለመሆኑን መርምረናል በዚህም መሰረት በአዋጅ ቁጥር መሰረት የተቋቋመ አንድ የስራ ውል በሰራተኛው አነሳሽነት እንደነገሩ አግባብ በማስጠንቀቂያ ወይም ያለማስጠንቀቂያ ሊቋረጥ የሚችልባቸው ሁኔታዎች በአዋጁ አንቀጽ እና ስር ተመልክተዋል ተጠሪ ከስር ጀምሮ የሚከራከረውም አመልካችን ከስራ ያሰናበትኩት በእነዚሁ ድንጋጌዎች መሰረት አመልካች የስራ ውሉ እንዲቋረጥ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ያቀረበውን ጥያቄ በመቀበል ነው በማለት መሆኑን የክርክሩ ይዘት ያመለክታል ይሁን እንጂ አመልካች በ ዓም ለተጠሪ የጻፉት ደብዳቤ አጠቃላይ ይዘት ሲታይ አመልካች ከተጠሪ ጋር የነበራቸውን የስራ ውል ለማቋረጥ ተነሳስተው በአዋጁ አንቀጽ ወይም በተመለከተው መሰረት የስራ ውላቸውን ለማቋረጥ መወሰናቸውን የገለጹበት ሳይሆን በ ዓም የተሰጣቸውን የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ በመቃወም ለድርጅቱ ምላሽ የሰጡበት መሆኑን ከመዝገቡ ግልባጭ መገንዘብ ይቻላል አመልካች በዚሁ በ ዓም ለተጠሪ በጻፉት ደብዳቤ ላይ ተጠሪ ድርጅት በአመልካች ደብዳቤ ላይ የተጠየቀውን ጥያቄ ተቀብሎ ተገቢውን መፍትሔ እንዲሰጣቸው ይህን የማያደርግ ከሆነ ግን ማሰናበት እንደሚችል የገለጹት ሀሳብም ቢሆን ተጠሪ ሌሎች መፍትሔዎችን መስጠቱን ትቶ ማሰናበቱን የሚመርጥ ከሆነ የማሰናበት አርምጃውን ከሚያስከትለው ሕጋዊ ውጤት ጋር መቀበል እንደሚገባው መጠየቃቸውን የሚጠቁም ነው ከሚባል በቀር በራሳቸው አነሳሽነት የስራ ውላቸውን ለማቋረጥ መፈለጋቸውን የሚያረጋግጥ ነው ለማለት የሚቻል ሆኖ አልተገኘም በሌላ በኩል በይሰሚው ፍሃቤት ውሳኔ ላይ እንደሰፈረው አመልካች በስራው ላይ በነበሩበት ጊዜ የተጠሪን ጥቅም የሚጎዱ የተለያዩ ድርጊቶችን ይፈጽሙ የነበረ ስለመሆኑ ተጠሪ ከስር ጀምሮ የተለያዩ የክርክር ነጥቦችን ያቀረበ መሆኑን ከመዝገቡ ግልባጭ መገንዘብ የተቻለ ቢሆንም በመሰረቱ ተጠሪ አመልካችን ከስራ ያሰናበተው በዐ ዓም ለተጠሪ በጻፉት ደብዳቤ የስራ ውላቸውን ለማቋረጥ ጠይቀዋል በማለት እንጂ የስራ ውላቸውን ለማቋረጥ የሚያስችል ጥፋት ፈጽመዋል በማለት ባለመሆኑ አመልካች በስራው ላይ በነበሩበት ጊዜ የፈጸሙት ጥፋት መኖር አለመኖሩ እና ካለም መጠኑ እና የሚያስከትለው ሕጋዊ ውጤት በዚህ መዝገብ በተያዘው ክርክር ላይ ሊመረመር የሚችልበት ስነ ስርዓታዊ አግባብ የለም በመሆኑም ይሰሚው ፍቤት ከሳሽ በ ዓም ለተከሳሽ በጻፉት ደብዳቤ ማኔጅመንቱ ጥያቄዬን የመመለስ ብቃት የለውም ወደቀጠረኝ መቤት መመለስ አለብኝ ይህ ካልሆነ ልሰናበት ይገባል በማለት መግለጻቸው የስራ ውሉ የተቋረጠው ከራሳቸው በቀረበ ጥያቄ መሰረት እንደሆነ የሚያመለክት ነው በማለት ለደረሰበት ድምዳሜ አመልካች በስራው ላይ በነበሩበት ጊዜ የተጠሪን ጥቅም የሚጎዱ የተለያዩ ድርጊቶችን ይፈጽሙ ነበር የመባሉን ጉዳይ በተጨማሪ ምክንያትነት በመቀበል በውሳኔው ላይ ማስፈሩ ተገቢውን የክርክር አመራር ስርዓት የተከተለ ነው ለማለት የሚቻል ሆኖ አልተገኘም ሲጠቃለል አመልካች በ ዓም ለተጠሪ የጻፉት ደብዳቤ የስራ ውላቸውን ለማቋረጥ መፈለጋቸውን የሚያረጋግጥ ነው በማለት ይሰሚው ፈከፍቤት የደረሰበት ድምዳሜ ይህንኑ ድምዳሜ መሰረት በማድረግ የስር ፍቤት ውሳኔን ሽሮ የስራ ስንብት እርምጃው ሕጋዊ ነው በማለት የሰጠው ውሳኔ የደብዳቤውን እና የግራ ቀኙን አጠቃላይ የክርክር ይዘት ያላገናዘበ እና መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ በመገኘቱ የሚከተለው ውሳኔ ተሰጥቷል ኣሦኣኣፀሃነኣለርርጋከካ ውሳኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ስንብቱ ሕገወጥ ነው በማለት በመቁ በ ዓም የሰጠውን ውሳኔ ሽሮ ስንብቱ ሕጋዊ ነው ሲል የፈከፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው ውሳኔ በፍስስሕቁ መሰረት ተሽሯል የስራ ስንብት እርምጃው ሕገወጥ መሆኑን በመግለጽ ተጠሪ ለአመልካች የተለያዩ ክፍያዎችን እንዲፈጽም እና የምስክር ወረቀት እንዲሰጠው የፈፌየመደፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው ውሳኔ በፍስስሕቁ መሰረት ፀንቷል የሰበር ክርክሩ ያስከተለውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ የውሳኔው ግልባጭ ለስር ፍቤቶች ይላክ ውሳኔ ያገኘ ስለሆነ መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ዘቢ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶለሳ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካችአቶ በኃይሉ ደቦጭ አንበሴ ጠበቃ ገአግዚአብፄር ኪዳኔ ቀረቡ ተጠሪኢትዮጵያ ገብራት ትራንስፖርት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ተወካይ አቶ ግርማ ሙለታ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የአሰሪና ሰራተኛ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን የተጀመረውም ከሳሽ የነበሩት የአሁኑ አመልካች ተከሳሽ በነበረው የአሁነ ተጠሪ ላይ በፌየመደፍቤት ባቀረቡት ክስ ነው የክሱም ይዘት ባጭሩ ከሳሽ ከ ዓምጀምሮ በተከሳሽ ድርጅት በወር በብር ደመወዝ ተቀጥረው በመስራት ላይ እያሉ ተከሳሽ ድርጅት ከ ዓም ጀምሮ ካለክፍያ እና ካለስራ እንዳስቀመጣቸው የሚገልጽ ሆኖ ተከሳሽ ድርጅት የሰሩበትን የ ወር ደመወዝ እና ውዝፍ ደመወዝ ከፍሎ የስራ ስምሪት እንዲሰጣቸው ይህ የሚታለፍ ከሆነ ደግሞ የወር ውዝፍ ደመወዝየስራ ስንብት ክፍያየማስጠንቀቂያ ጊዜ ክፍያየዓመት ዕረፍት ክፍያ እና ክፍያ ለዘገየበት ተገቢውን ክፍያ እንዲፈጽም ይወሰንላቸው ዘንድ ዳኝነት የተጠየቀበት ሲሆን ተከሳሽ ድርጅት በበኩሉ ከሳሽን ደመወዝም ሆነ ስራ አንዳልከለከላቸውከሳሽ የነሐሴ እና የመስከረም ደመወዝ ሳይቀበሉ የቀሩት ከጂቡቲ ዕቃ ጭነው ወደ ክልል ከተሞች ስለሚያዘዋውሩ በዚህ ሳቢያ በተፈጠረው ክፍተት እና በኋላም የሚፈለግባቸውን የ ሊትር ነዳጅ ጉድለት ገቢ እንዲያደርጉ በ ዓም በተጻፈ ሲጠየቁ ፈቃደኛ ስላልነበሩ እንደሆነከሳሽ የያዙት ተሽከርካሪ ችግር እንዳለበት በ ዓም ባመለከቱት መሰረት ተሽከርካሪው ለጥገና ሲቆም ከሳሽ ጥገናውን መከታተል ሲገባቸው ትተው ወደ ቤታቸው እንደፄዱከሳሽ ከ ዓም ጀምሮ በራሳቸው ምክንያት ከስራ የቀሩ ስለሆነ ላልሰሩት ስራ ደመወዝ እንዲከፈላቸው ያቀረቡት ጥያቄ ተቀባይነት እንደሌለውተከሳሽ ድርጅት ከሳሽን ከስራ ባላሰናበተበት ሁኔታ የስንብት እና ተያያዥ ክፍያዎችን ለመክፈል እንደማይገደድ እና ከሳሽ የነሐሴ እና የመስከረም ወር ደመወዝ ተከፍሏቸው ከፈለጉ ስራ ሊቀጥሉ እንደሚችሉ በመግለጽ መልስ ሰጥቷል ፍቤቱም ክሱን ከሰማ በኋላ ሁለቱም ወገኖች ምስክሮቻቸውን ይዘው እንዲቀርቡ በሰጠው ቀጠሮ ተከሳሽ በትፅዛዙ መሰረት ባለመፈጸሙ በፍብሥሥሕቁ መሰረት መብቱን በማለፍ በከሳሽ በኩል የቀረቡትን ምስክሮች ሰምቷልከዚህ በኋላ አጠቃላይ ክርክሩን መርምሮ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ከሳሽ የስራ ውሉ ተቋርጦብኛል በማለት ያቀረቡት ክስ ባለመኖሩ የስራ ስንብት እና ተያያዥ ክፍያዎች እንዲፈጸሙላቸው ያቀረቡት ጥያቄ ስነ ስርዓታዊ አግባብ እንደሌለውከሳሽ ጥቅምት እና ቀን ዓም ወደ ድርጅቱ ግቢ አንዳይገቡ በድርጅቱ የጥበቃ ሰራተኞች መከልከላቸውን በምስክሮች ያስረዱ ቢሆንም የጥበቃ ሰራተኞቹ ክልከላውን የፈጸሙት ማን በሚባል ኃላፊ ትዕዛዝ እንደሆነ ከሳሽ እንዳላስረዱ በዝርዝር ገልጾ ተከሳሽ ድርጅት የነሐሴ እና የመስከረም ወር እንዲሁም ከሳሽ ማስጠንቀቂያ መስጠታቸውን ባስረዱት መሰረት ከጥቅምት ወር ዓም ደመወዝ ውስጥ እስከ ማስጠንቀቂያው ቀን ማለትም እስከ ጥቅምት ቀን ድረስ ያለውን ደመወዝ ከፍሎ ለከሳሽ ስራ እና የስራ ስምሪት እንዲሰጣቸው በማለት ውሳኔ የሰጠ ሲሆን አመልካች አቤቱታቸውን ለዚህ ችሎት ያቀረቡት የፌከፍቤት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ የስር ፍቤት ውሳኔን በማጽናቱ ነው የሰበር አቤቱታው ተመርምሮ በዚህ ጉዳይ አመልካች ወደስራ ገበታቸው እንዳይገቡ በተጠሪ የጥበቃ ሰራተኞች መከልከላቸው እና የስር ፍቤት የስራ ውሉ ያልተቋረጠ መሆኑን በማረጋገጥ ለከሳሽ የስራ ስምሪት እንዲሰጣቸው መወሰኑ በተረጋገጠበትነገር ግን አሰሪው በተግባር የስራ ስምሪት ባልሰጠበት ሁኔታ አመልካች ስራቸውን ተገደው ካቆሙበት ጊዜ ጀምሮ የተቋረጠባቸው ደመወዝ እንዲከፈላቸው ያቀረቡትን የመብት ጥያቄ የስር ፍቤቶች ውድቅ የማድረጋቸውን አግባብነት ከአዋጅ ቁጥር አንቀጽ አንፃር ተጠሪ ባለበት ለማጣራት ይቻል ዘንድ ጉዳዩ ለሰበር ክርክር እንዲቀርብ ተደርጎ ግራ ቀኙ የጽሁፍ ክርክር ተለዋውጠዋልየጉዳዩ አመጣጥ እና የክርክሩ ይዘት ከላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም አቤቱታ የቀረበበት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት መሆን አለመሆኑን ለጉዳዩ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር መርምረናል በዚህም መሰረት በፍትሐብሔር ክርክር አንድ ግዴታ እንዲፈጸምለት የሚጠይቅ ሰው የግዴታውን መኖር ማስረዳት እንደሚጠበቅበት እአና በአንፃሩም ግዴታ ፍርስ ነው ወይም ተለውጧል የሚለው ወገንም ይህንኑ የማስረዳት ግዴታ እንዳለበት በፍብሕቁ እና ድንጋጌዎች የተመለከተ ሲሆን ከዚህ ድንጋጌ አንፃር አመልካች በስራ ገበታቸው ላይ ለመገኘት ያልቻሉት ወደ ተጠሪ ግቢ ማለትም ወደ ስራ ቦታቸው እንዳይገቡ ጥቅምት እና ቀን ዓም በተጠሪ የጥበቃ ሰራተኞች ስለተከለከሉ መሆኑን በፌየመደፍቤት አቅርበው ባሰሟቸው ምስክሮች ማስረዳታቸውን የመዝገቡ ግልባጭ ያመለክታል በዚህ ረገድ ከአመልካች ለቀረበው የክርክር ነጥብ ተጠሪ በሰበር መልሱ ያቀረበው የማስተባበያ ክርክር የለም አመልካች ከ ዓም ጀምሮ ከስራ የቀሩት በራሳቸው ምክንያት በመሆኑ ላልሰሩበት ጊዜ ደመወዝ እንዲከፈላቸው ያቀረቡት ጥያቄ ተቀባይነት ሊኖረው አይገባም ከማለት በስተቀር አመልካች ከ ዓም ጀምሮ ከስራ የቀሩት በርግጥም በራሳቸው ምክንያት ስለመሆኑ ተጠሪ ያቀረበው ማስረጃ አለመኖሩን እና ይልቁንም ምስክሮቹን አቅርቦ እንዲያሰማ በተሰጠው ቀጠሮ ባለመቅረቡ መብቱ የታለፈ መሆኑን የመዝገቡ ግልባጭ የሚያመለክት በመሆኑ ተጠሪ በሕግ የተጣለበትን ክርክሩን በማስረጃ የማስረዳት ግዴታ ተወጥቷል ለማለት የሚቻል አይደለም ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የፌየመደፍቤት አመልካች ወደ ተጠሪ ግቢ ማለትም ወደ ስራ ቦታቸው እንዳይገቡ ጥቅምት እና ቀን ዓም በተጠሪ የጥበቃ ሰራተኞች እንደተከለከሉ ማስረዳታቸውን ተቀብሎ እያለ በተጠሪ ክልከላ ምክንያት በስራ ገበታቸው ላይ መገኘትና መስራት ላልቻሉባቸው ጊዜያት ያለው ደመወዝ ታስቦ እንዲከፈላቸው አመልካች ያቀረቡትን የዳኝነት ጥያቄ ውድቅ ያደረገው የተጠሪ የጥበቃ ሰራተኞች የክልከላውን ድርጊት የፈጸሙት ማን በሚባል የስራ ኃላፊ ትዕዛዝ እንደሆነ አመልካች አላስረዱም በማለት መሆኑን የውሳኔው ይዘት ያመለክታልይሁን እንጂ ክልከላውን የፈጸሙት የጥበቃ ሰራተኞች የተጠሪ ሰራተኞች መሆናቸው እስከተረጋገጠ ድረስ ስራቸውን የሚያከናውኑት ከአሰሪ በሚሰጣቸው ትዕዛዝ አንደሆነ የሚታመን በመሆኑ የክልከላ ድርጊቱን የፈጸሙት ከተጠሪ በተሰጣቸው ትዕዛዝ መሰረት እንደሆነ ይገመታልትዕዛዙን የሰጣቸው የተጠሪ የስራ ኃላፊ የሚያውቁት ትዕዛዙን የሰጡት የስራ ኃላፊ እና የተቀበሉት የጥበቃ ሰራተኞች ከመሆናቸው ውጪ አመልካች የትዕዛዝ ሰጪውን የስራ ኃላፊ ማንነት ሊያውቁ የሚችሉበት መንገድም ሆነ እንዲያስረዱ የሚገደዱበት የሕግ አግባብ የለም ወደ ስራ እንዳይገቡ በተጠሪ የጥበቃ ሰራተኞች መከልከላቸውን ማስረዳታቸው ብቻ በቂ ሲሆን ይህንን ማስረዳታቸው ደግሞ ቀደም ሲል እንደተገለጸው በስር ፍቤቶችም ቢሆን ተቀባይነት ያገኘ ጉዳይ ነውተጠሪም ቢሆን የጥበቃ ሰራተኞቹ የክልከላ ተግባሩን የፈጸሙት ከተጠሪ የስራ ኃላፊዎች የተሰጣቸው ትዕዛዝ ሳይኖር ነው በሚል ያቀረበው ክርክር የለም በመሆኑም የፌየመደፍቤት አመልካች ወደ ተጠሪ ግቢ እንዳይገቡ በተጠሪ የጥበቃ ሰራተኞች እንደተከለከሉ ማስረዳታቸውን ተቀብሎ እያለ ከዚሁ ድምዳሜው ጋር በሚቃረን ሁኔታ የተጠሪ የጥበቃ ሰራተኞች የክልከላውን ድርጊት የፈጸሙት ማን በሚባል የስራ ኃላፊ ትዕዛዝ እንደሆነ አመልካች አላስረዱም በማለት የሰጠው ውሳኔ ሕጋዊ መሰረት ያለው ሆኖ አልተገኘም በመሰረቱ ደመወዝ የሚከፈለው ለተሰራ ስራ ብቻ አንደሆን በአዋጅ ቁጥር በአንቀጽ ስር በመርህ ደረጃ የተደነገገ ቢሆንም ሰራተኛው ለስራ ዝግጁ ሆኖ እያለ ለስራው የሚያስፈልገው መሣሪያ እና ጥሬ ዕቃ ሳይቀርብለት በመቅረቱ ወይም በሰራተኛው ጉድለት ባልሆነ ምክንያት ሳይሰራ ቢውልም ደመወዙን የማግኘት መብት እንደሚኖረው በአንቀጹ ንዑስ አንቀጽ ስር በግልጽ ተደንግጎ ይገኛል በተያዘው ጉዳይ አመልካች በስራ ገበታቸው ላይ ለመገኘት ያልቻሉት በተጠሪው ክልከላ ምክንያት እንጂ የራሳቸው በሆነ ጉድለት ምክንያት አለመሆኑ ተረጋግጧል እንዲህ ከሆነ ደግሞ አመልካች የክልከላው ተግባር ከተፈጸመበት ጊዜ ጀምሮ በስር ፍቤት ውሳኔ እስከተሰጠበት ጊዜ ድረስ በአዋጁ አንቀጽ ድንጋጌ መሰረት ደመወዛቸውን እንዲያጡ ሊደረግ የሚችልበት ሕጋዊ ምክንያት አይኖርም ሲጠቃለል አመልካች ወደ ስራ ቦታቸው እንዳይገቡ በተጠሪ የጥበቃ ሰራተኞች እንደተከለከሉ ማስረዳታቸውን ተቀብሎ እያለ የጥበቃ ሰራተኞቹ የክልከላውን ድርጊት የፈጸሙት ማን በሚባል የስራ ኃላፊ ትዕዛዝ አንደሆነ አመልካች አላስረዱም በማለት በክልከላው ምክንያት በስራ ገበታቸው ላይ መገኘትና መስራት ላልቻሉባቸው ጊዜያት ያለው ደመወዝ ታስቦ ኣሦኣኣፀሃነኣለርርጋከካ እንዲከፈላቸው አመልካች ያቀረቡትን የዳኝነት ጥያቄ ውድቅ በማድረግ የፌየመደፍቤት የሰጠው እና በይግባኝ ሰሚው ፍቤት የጸናው ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ በመገኘቱ የሚከተለው ውሳኔ ተሰጥቷል ውሳ ኔ የፌየመደፍቤት በመቁ በ ዓም ተሰጥቶ በ ዓም የተነበበው እና በፌከፍቤት በመቁ በ በውሳኔ የፀናው ውሳኔ በፍብሥሥህቁ መሰረት ተሻሽሸሏል ከላይ ከተጠቀሰው ውሳኔ ውስጥ አመልካች ወደ ስራ ቦታቸው እንዳይገቡ በተጠሪ የጥበቃ ሰራተኞች እንደተከለከሉ ማስረዳታቸው በስር ፍቤቶች ተቀባይነት ያገኘ ሆኖ እያለ የጥበቃ ሰራተኞቹ የክልከላውን ድርጊት የፈጸሙት በየትኛው የስራ ኃላፊ ትፅዛዝ እንደሆነ አመልካች አላስረዱም በማለት በክልከላው ምክንያት በስራ ገበታቸው ላይ መገኘትና መስራት ላልቻሉባቸው ጊዜያት ያለው ደመወዝ ታስቦ እንዲከፈላቸው አመልካች ያቀረቡትን የዳኘነት ጥያቄ ውድቅ በማድረግ የተሰጠው የውሳኔ ክፍል በፍብሥሥህቁ መሰረት ተሽራል አመልካች በስራ ገበታቸው ላይ ለመገኘት ያልቻሉት በተጠሪው ክልከላ ምክንያት እንጂ የራሳቸው በሆነ ጉድለት ምክንያት እንዳልሆነ የተረጋገጠ በመሆኑ ከጥቅምት ቀን ዓም ጀምሮ የፌየመደፍቤት ውሳኔ እስከተሰጠበት ጊዜ ማለትም አስከ ጥቅምት ቀን ዓም ድረስ ያለውን ደመወዝ ተጠሪ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ፎ መሰረት ለአመልካች የመክፈል ግዴታ አለበት በማለት ወስነናል ከላይ በተቁ ስር ከተገለጸው ውጪ ያለው የስር ፍቤቶች የውሳኔ ክፍል በፍብሥሥሕቁ መሰረት ፀንቷል ተጠሪ ለቀጣዩ የስራ ስምሪት እንዲሰጣቸው ይወሰን ዘንድ አመልካች በሰበር አቤቱታቸው ያቀረቡትን ጥያቄ በተመለከተ በስር ፍቤቶች በተወሰነው መሰረት ከሚያስፈጽሙ በቀር በስራ ስምሪት ረገድ በዚህ ችሎት የሚሰጥ ውሳኔ አይኖርም የውሳኔው ግልባጭ ለስር ፍቤቶች ይላክ የሰበር ክርክሩ ያስከተለውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ውሳኔ ያገኘ ስለሆነ መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ወከ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች ዛምራ ኮንስትራክሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ጠበቃ ማሞ ካሳ ቀረቡ ተጠሪ ሙሉንታ አምባዬ ጠበቃ አምዶም ታደለ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የአሰሪና ሰራተኛ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን የተጀመረውም በመቀሌ ከተማ ወረዳ ፍቤት ከሳሽ የነበሩት የአሁኑ ተጠሪ ተከሳሽ በነበረው የአሁኑ አመልካች ላይ በ ዓም ባቀረቡት ክስ ነው የክሳቸውም ይዘት ባጭሩ ከሳሽ ከ ዓም ጀምሮ በተከሳሽ ድርጅት ብር የወር ደመወዝ እየተከፈላቸው በጄኔራል ፎርማንነት ተቀጥረው እስከ ዓም ድረስ ሲሰሩ እንደነበረ ተከሳሽ ድርጅት በ ዓም በተፃፈ ደብዳቤ ስራው አልቋል በሚሜል ምክንያት ከ ዓም ጀምሮ የስራ ውላቸው መቋረጡን እንደገለፀላቸው ይሁን እንጂ ተከሳሽ ድርጅት በተለያዩ ቦታዎች ኮንትራት የያዛቸው ስራዎች እንዳሉት ሲሰሩበት የነበረው የትግራይ ክልል ምክር ቤት ህንፃም እንዳልተጠናቀቀ ርክክብም እንዳልተፈፀመ እና ስራው ባለማለቁ ከ በላይ ሰራተኞች በስራ ላይ እንደሚገኙ የተገለፀበት ሆኖ ስንብቱ ህገወጥ ነው ተብሎ በአዋጅ ቁጥር መሰረት ህገ ወጥ የስራ ስንብት የሚያስከትላቸውን ክፍያዎች እና የበዓላት ቀናት ክፍያ ተከሳሹ እንዲፈፅምላቸው ይወሰን ዘንድ ዳኝነት የተጠየቀበት ሲሆን ተከሳሽ ድርጅት በበኩሉ ከሳሽ ከስራ እንዲሰናበቱ የተደረገው የተቀጠሩበት የፕሮጀክት ስራ እየተገባደደና ለርክክብ እየተዘጋጀ በመሆኑ ምክንያት በአዋጁ አንቀፅ እና መሰረት በአግባቡ መሆኑን እአና ሲሰናበቱ ተገቢ ክፍያዎች የተፈፀሙላቸው መሆኑን ገልፆ ክሱ ውድቅ ሊደረግ ይገባል በማለት ተከራክሯል ፍቤቱም ክሱንና የግራ ቀኙን ምስክሮች ከሰማ በኋላ አጠቃላይ ክርክሩን መርምሮ ተከሳሽ ሲሰራው ከነበረው የጎንደር ዩኒቨርስቲ ተዛውሬ ወደ መቐሌ ፕሮጀክት የመጣሁ ስለሆነ ቋሚ ሰራተኛ ነኝ በማለት ከሳሽ የተከራከሩ ቢሆንም ከጎንደር ፕሮጀክት ወደ መቐሌ ፕሮጀክት ተዛውረው እንዲመጡ የተደረገው የጎንደር ፕሮጀክት አልቆ ወደ መቐሌ ፕሮጀክት በመዛወራቸው ሳይሆን ስራ በማበላሸታቸው ጥፋቱ እንዳይደገም በማስጠንቀቂያ በመሆኑ ምክንያት ቋሚ ሰራተኛ ነኝ በማለት ከሳሽ ያቀረቡት ክርክር ተቀባይነት እንደሌለው ከሳሽ የተቀጠሩት በአዋጁ አንቀፅ መሰረት ለተወሰነ ስራ እንደሆነ የተሰናበቱትም የፕሮጀክቱ የስራ መጠን ወደ መጠናቀቅ በመቃረቡና በከሳሽ ሲሰራ የነበረው ስራ በማለቁ መሆኑ በግራ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ቀኙ ምስክሮች የተገለጸ በመሆኑ ምክንያት ስንብቱ ህጋዊ መሆኑን ገልፆ ክሱን ውድቅ በማድረግ የ ቀናት የበዓላት ቀናት ክፍያ ብር ከ የጠበቃ አበል ጋር ተከሳሽ ለከሳሽ እንዲከፍል ውሳኔ የሰጠ ሲሆን በውሳኔው ቅር በመሰኘት በስር ከሳሽ ጠያቂነት በቀረበለት ይግባኝ መነሻ የመቐሌ ከተማ ከፍቤት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በላ የአዋጁ አንቀፅ ተፈፃሚነት የሚኖረው አናጢዎችን ግንበኞችን ለሳኞችን እና የመሳሰሉትን የጉልበት ሰራተኞች በተመለከተ እንጂ ከሳሹ በነበረበት የጄኔራል ፎርማን የስራ መደብ ላይ የተመደቡትን ዓይነት ሰራተኞች በተመለከተ ጭምር አለመሆኑን እና ተከሳሽ ድርጅት ከሳሽን ከጎንደር ፕሮጀክት ወደ መቐሌ ፕሮጀክት አዛውሮ እንዳሰራው ሁሉ ወደሌላኛው ፕሮጀክት አዛውሮ ማሰራት የማይችልበት ምክንያት መኖሩን እስካላስረዳ ድረስ ስንብቱ ህጋዊ ነው ሊባል የሚችልበት አግባብ አለመኖሩን ገልጾ ስንብቱ ህጋዊ ነው በማለት በስር ፍርድ ቤት ተሰጥቶ የነበረውን ውሳኔ ሽሮ ስንብቱ ህገ ወጥ በመሆኑ ተከሳሽ ድርጅት ህገ ወጥ ስንብት የሚያስከትላቸውን ክፍያዎች ለከሳሽ እንዲፈጽም ውሳኔ ሰጥቷል አመልካች አቤቱታውን ለዚህ ችሎት ያቀረበው ለክልሉ ጠፍቤት ሰበር ችሎት ያቀረበው አቤቱታ ተቀባይነት በማጣቱ ሲሆን የሰበር አቤቱታው ተመርምሮ በዚህ ጉዳይ አመልካች አስቀድሞ የጐንደር ዩንቨርሲቲ ህንፃ ኘሮጀክት እስከሚጠናቀቅ ብቻ ተቀጥሮ ሲሰራ ጥፋት ፈጽሟል ተብሎ ወደ ትግራይ ክልል ምክር ቤት ሕንፃ ኘሮጀክት ተዛውሮ እየሰራ እያለ መሰናበቱ ሕገወጥ ነው በማለት ላቀረበው ክስ ስንብቱ የተደረገው የሕንፃው ስራ እየተጠናቀቀ በመሆኑ ነው በማለት አመልካች ያቀረበው ክርክር በስር ፍቤቶች ሳይታይ ታልፎ አመልካች ዝውውር መፈፀሙ ተጠሪን ላልተወሰነ ጊዜ አእንደቀጠረው ያስቆጥራል ተብሎ የመወሰኑን አግባብነት ተጠሪው ባሉበት ለማጣራት ይቻል ዘንድ ጉዳዩ ለሰበር ክርክር እንዲቀርብ በመደረጉ ግራ ቀኙ የጽሁፍ ክርክር ተለዋውጠዋል የጉዳዩ አመጣጥ እና የክርክሩ ይዘት ከላይ የተመለከተው ሲሆን አኛም ውሳኔው መሠረታዊ የሕግ ስሕተት የተፈፀመበት መሆን አለመሆኑን ለጉዳዩ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር መርምረናል በዚህም መሠረት ቀደም ሲል እንደተገለፀው ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍቤት የግራ ቀኙ ክርክር አና ማስረጃ ከሰማ በኋላ ስንብቱ ሕጋዊ ነው ከሚል ድምዳሜ ላይ በመድረስ ውሳኔ ለመስጠት የቻለው ከሳሽ የተቀጠሩት በአዋጁ አንቀጽ መሠረት ለተወሰነ ስራ መሆኑን የተሰናበቱትም የኘሮጀክቱ የስራ መጠን ወደመጠናቀቅ በመቃረቡና በከሳሽ ሲሰራ የነበረው ስራ በማለቁ መሆኑን በማስረጃ በማረጋገጥ መሆኑን እና የኘሮጀክቱ የስራ መጠን ወደመጠናቀቅ መቃረቡና በከሳሽ ሲሰራ የነበረው ስራ ማለቁ ደግሞ በከሳሽ ምስክሮች ጭምር የተገለፀ መሆኑን የመዝገቡ ግልባጭ ያመለክታል ይሰሚው የመቐሌ ከተማ ከፍቤት ይህንን የወረዳ ፍቤት ሽሮ ስንብቱ ሕገወጥ ነው ከሚል ድምዳሜ ላይ የደረሰው የአዋጁ አንቀጽ ተፈፃሚነት የሚኖረው የጉልበት ስራተኞችን በተመለከተ እንጂ ከሳሹ በነበረበት የጀኔራል ፎርማን የስራ መደብ ላይ የተመደቡትን ዓይነት ሰራተኞችን በተመለከተ ጭምር አለመሆኑን እና ተከሳሽ ድርጀት ከሳሽን ከጐንደር ኘሮጀክት ወደ መቀሌ ኘሮጀክት አዛውሮ እንዳሰራው ሁሉ ወደሌላኛው ኘሮጀክትም አዛውር ማሰራት ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የማይችልበት ምክንያት መኖሩን እስካላስረዳ ድረስ ስንብቱ ሕጋዊ ነው ሊባል የሚችልበት አግባብ የለም በማለት ነው በመሰረቱ አመልካች ተጠሪን ከጎንደር ወደ መቐሌ ፕሮጀክት ያዛወረው የጎንደር ፕሮጀክት በማለቁ ሳይሆን ተጠሪ ይሰሩበት በነበረው የጎንደር ፕሮጀክት ላይ የስራ አፈጻጸም ግድፈት በማሳየታቸው ከመሆኑ ውጪ የጎንደር ፕሮጀክት በማለቁ ምክንያት ስለመሆኑ በፍሬ ነገር ደረጃ አልተረጋገጠም ተጠሪ ወደ መቀሌ ፕሮጀክት እንዲዛወሩ የተደረገው ይሰሩበት በነበረው የጎንደር ፕሮጀክት ላይ የስራ አፈጻጸም ግድፈት በማሳየታቸው ስለመሆኑ የወረዳው ፍቤት የዝውውር ደብዳቤውን ጠቅሶ በውሳኔው ላይ በግልጽ አስፍሯል ይሰሚው ፍቤት በበኩሉ ይህንነ ደብዳቤ በመጥቀስ አመልካች ተጠሪን ከጎንደር ወደ መቀሌ ፕሮጀክት አዛውሮ ሲያሰራ ነበር ከማለት በስተቀር የዝውውሩ ምክንያት በወረዳው ፍቤት ውሳኔ ላይ የተገለጸው ስላለመሆኑ የገለጸው ነገር የለም ይሰሚው ፍሃቤት የስር ፍቤት ውሳኔን ለመሻር መነሻ ካደረጋቸው ምክንያቶች አንዱ የዝውውሩ ጉዳይ ከሆነ ደግሞ ዝውውሩን አስመልክቶ በወረዳው ፍቤት ውሳኔ ላይ የተገለጸው ፍሬ ነገር ተቀባይነት የሚያጣበትን ምክንያት በውሳኔው ላይ በግልጽ ማስፈር ይጠበቅበታል በመሰረቱ በተቀጠረበት ፕሮጀክት ላይ የስራ አፈጻጸም ግድፈት የፈጸመን ሰራተኛ አሰሪው ሌላ እርምጃ ከመውሰድ ይልቅ ወደ ሌላ ፕሮጀክት ማዛወሩ ሰራተኛውን የሚጠቅም እንጂ የሚጎዳ ተግባር አይደለም በመሆኑም ይሰሚው ፍቤት የዝውውሩን ምክንያት ሳይጠቅስ ተከሳሽ ድርጅት ከሳሽን ከጎንደር ፕሮጀክት ወደ መቀሌ ፕሮጀክት አዛውሮ የማሰራቱን ሁኔታ ብቻ ነጥሉ ለውሳኔው ምክንያት ማድረጉ ተገቢውን የውሳኔ አሰጣጥ ስርዓት የተከተለ ሆኖ አልተገኘም በሌላ በኩል የአዋጁ አንቀጽ ተፈጻሚነት የሚኖረው የጉልበት ሰራተኞችን በተመለከተ እንጂ ከሳሹ በነበሩበት የጀኔራል ፎርማን የስራ መደብ ላይ የተመደቡትን ዓይነት ሰራተኞች በተመለከተ ጭምር አይደለም በማለት ይሰሚው የደረሰበትን ድምዳሜ በተመለከተ በመሰረቱ የጀኔራል ፎርማን የስራ መደብ ከአመልካች ድርጅት አስተዳደራዊ ስራዎች ጋር የሚገናኝ ሳይሆን በቀጥታ በኮንስትራክሽን ወይም ከግንባታ ስራ ጋር የተያዘ መሆኑ የሚታወቅ ነው ተጠሪም ተሰማርተው የነበሩት በቢሮ ወይም በአስተዳደራዊ ስራዎች ላይ ሳይሆን በቀጥታ በፕሮጀክት ወይም በግንባታ ስራዎች ላይ ስለመሆኑ ያላስተባበሉት እና በክስ ማመልከቻቸውም ላይ የገለጹት ጉዳይ ነው በመሆኑም በአዋጅ ቁጥር በአንቀጽ በተመለከተው መሠረት የሚከናወን ቅነሣ የጉልበት ሰራተኞችን እንጂ እንደ አሁኑ ተጠሪ ዓይነት በጄነራል ፎርማን የስራ መደብ ላይ የተቀጠሩትን ሰራተኞች የሚመለከት አይደለም በማለት ይሰሚው ፍቤት የደረሰበት ድምዳሜ የአዋጁን ድንጋጌ ይዘትም ሆነ በክርክሩ የተረጋገጠውን ፍሬ ነገር መሠረት ያደረገ ሆኖ አልተገኘም አመልካች የተሰማራበት የኮንስትራክሽን ስራ ቀጣይነት ያለው በመሆኑ አንዱ ፕሮጀክት ሲያልቅ ተጠሪን ወደ ሌላኛው ፕሮጀክት አዛውሮ ሊያሰራው ይገባል በማለት በይሰሚው ፍቤት የተያዘውን አቋም በተመለከተ እንደተባለው አመልካች የተሰማራው በኮንስትራክሽን ስራ ላይ መሆኑ እአና ስራውም ቀጣይነት ያለው መሆኑ የሚታወቅ እና በአመልካችም ያልተስተባበለ ነው ይሁን አንጂ አመልካች እንደማንኛውም የኮንስትራክሽን ድርጅት ስራውን የሚያከናውነው ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ በፕሮጀክቶች በመከፋፈል ነው ፕሮጀክቶቹን በውድድር የሚያገኛቸው እንጂ አራሱ ፈጥሮ የሚያከናውናቸው አለመሆኑም የሚታወቅ ነው ይህም አመልካቹ የሚያከናውናቸውን ፕሮጀክቶቹ የሚጀምርበትን ጊዜ የሚወስነው በራሱ ሣይሆን በሚገባበት የውል ግዴታ መሠረት መሆኑን እና በተመሣሣይ ጊዜ ከአንድ በላይ የሆኑ ፕሮጀክቶች ሊኖሩት የሚችሉ መሆኑን መገንዘብ የሚያስችል ነው በመሆኑም ለአንድ ፕሮጀክት የተቀጠረ ሰራተኛን ፕሮጀክቱ ሲያልቅ ወደ ሌላ ፕሮጀክት አዛውሮ ለማሰራት በኮንስትራክሽን የሰራ ዘርፍ በተሰማራ አሰሪ ላይ በሕግ የተጣለ ግዴታ አለመኖሩ አንደተጠበቀ ሆኖ ማዛወር ቢኖርበት አንኳ ማዛወር የሚችለው በሌላኛው ፕሮጀክት ውስጥ በተመሣሣይ የሰራ መደብ ክፍት ቦታ በተገኘ ጊዜ ነው በተያዘው ጉዳይ ይሰሚው ፍቤት አመልካች ተጠሪን ወደ ሌላ ፕሮጀክት አዛውሮ ሊያሰራው ይችል ነበር ከማለት በስተቀር በሌላኛው ፕሮጀክት የተጠሪ የሰራ መደብ ክፍት ስለመሆኑ እንኳ አላረጋገጠም በመሆኑም ተከሣሽ ድርጅት ከሣሽን ከጐንደር ፕሮጀክት ወደ መቐሌ ፕሮጀክት አዛውሮ እንዳሰራው ሁሉ ወደ ሌላኛው ፕሮጀክት አዛውሮ ማሰራት የማይችልበት ምክንያት መኖርን አላሰረዳም በማለት ይሰሚው ፍቤት የደረሰበት ድምዳሜ በህግም ሆነ በፍሬ ነገር ረገድ ሕጋዊ መሠረት ያለው ሆኖ አልተገኘም ሲጠቃለል ይሰሚው የመቀሌ ከተማ ከፍቤት በስር ፍቤት የተሰጠውን ውሳኔ ለመሻር የሚያስችል በቂ የህግም ሆነ የፍሬ ነገር ምክንያት ሳይኖር በማስረጃ በተረጋገጠው መሰረት የህግ አግባብ የተሰጠውን ውሳኔ በመሻር ስንብቱ ሕገወጥ ነው በማለት የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ በመገኘቱ የሚከተለው ውሳኔ ተሰጥቷል ውሳኔ በመቀሌ ወረዳ ፍቤት በመቁ በ ዓም የተሰጠውን ውሳኔ ሽሮ ስንብቱ ሕገወጥ ነው በማለት የመቀሌ ከተማ ከፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው ውሳኔ በፍስስሕቁ መሰረት ተሽሯል ስንብቱ ሕጋዊ ነው ሲል ክሱን ውድቅ በማድረግ የ ቀናት የበዓላት ቀናት ክፍያ ብር አራት ሺ ሰባት መቶ ዘጠና ዘጠኝ ከ ዘጠና ዘጠኝ ሳንቲም ከ የጠበቃ አበል ጋር ተከሻሽ ለከሳሽ እንዲከፍል የመቀሌ ከተማ ወረዳ ፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው ውሳኔ በፍብስስሕቁ ገመሠረት ፀንቷል የመቀሌ ከተማ ወረዳ ፍቤት በመቁ የተያዘው አፈፃፀም ታግዶ እንዲቆይ በዚህ መዝገብ በ ዓም ተሰጥቶ የነበረው የአግድ ትዕዛዝ ተነስቷል ይፃፍ የሰበር ክርክሩ ያስከተለውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ የውሳኔው ግልባጭ ለስር ፍቤቶች ይላክ ውሳኔ ያገኘ ስለሆነ መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ልተ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሜ ሙስጠፋ አህመድ አመልካችፁ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጠበቃ አውላቸው ደሣለኝ ቀረቡ ተጠሪ ካፒቴን እንድሪያስ ጀምሬ ጠበቃ ዶር ያሬድ ለገሠ ቀረቡ መዝገቡን ከሰመቁጥር ጋር አጣምረን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ በአዋጅ ቁጥር እና ይህንኑ አዋጅ ለማሻሻል በወጣው አዋጅ ቁጥር መሠረት የሥራ ስንብት ክፍያ የሚከፈልበትን ሕጋዊ አግባብ የሚመለከት ነው ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሲሆን ከሣሽ የነበሩት የአሁኑ ተጠሪ ናቸው ተጠሪ በአመልካች ላይ ክስ የመሰረቱት በአመልካች ድርጅት ውስጥ ከመጋቢት ቀን ዓም ጀምሮ በአውሮፕላን አብራሪነት የሥራ መደብ ተቀጥረው በወር ያልተጣራ ብር እየተከፈላቸው ሲሰሩ ቆይተው የአንድ ወር የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ ሰጥተው የሥራ ውላቸውን ያቋረጡና ንብረቶቹን ያስረከቡ ቢሆንም አመልካች ድርጅት ሕጋዊ ክፍያዎችን ያልፈፀመላቸው መሆኑን ጠቅሰው ክፍያዎቹ እንዲከፈሏቸው እና የሥራ ምስክር ወረቀት እንዲሰጣቸው ይወሰን ዘንድ ዳኝነት በመጠየቅ ነው አመልካች ለክሱ በሰጠው መልስም ተጠሪ አመልካችን በገበያ ውድድር ለመጣል በሚታገሉት ድርጅቶች ተጠቂ በመሆን ሥራቸውን የለቀቁ መሆኑን ይህ ደግሞ አመልካች አብራሪዎችን ከፍተኛ ወጪ በማውጣት ለማሰልጠን ከሚያስብበት መሰረታዊ ዓላማና ከአጠቃላይ የአገር ጥቅምና ደህንነት ጋር የማይሄድ መሆኑን እንዲሁም ለአመልካች ድርጅት ሕልውና አደገኛ መሆኑን ዘርዝሮ የተጠሪን የማስጠንቀቂያ መስጠትን እና ሥራ መልቀቅን ሕጋዊነት የተቃወመ ሲሆን ክፍያዎችን በተመለከተም ክፍያ ለዘገዬበት ጊዜ የሶስት ወር ደመወዝ የሚከፍልበት አግባብ ያለመኖሩን የዓመት ፈቃድ ደግሞ በይርጋ የታገደ ከመሆኑም በላይ ተጠሪ ያላቸው የዓመት እረፍት ቀናት ብዛት በጥቅሉ ብቻ መሆናቸውን የሥራ ስንብት ክፍያም ተጠሪ ከሚሰሩበት ለየት ያለ የሥራ ሁኔታ ሊያገኙ ከነበረው ከፍተኛ ገቢ ከአገሪቱ ነባራዊ ሁኔታ አንፃር እና ሥራቸው በዓለም አቀፍ ዘርፍ ሳይቀር ካለው ተፈላጊነት አንፃር እንደሕጉ መንፈስ አሰሪው ሊሞላው የሚገባው ክፍተት አለ የሚያስብል ካለመሆኑ አንፃር ጥያቄው ተቀባይነት የለውም በማለት ተከራክራል ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ክሱን ያስተናገደው ፍቤትም የሁለቱን ወገኖች ክርክር ከሰማ በላ የስንብት ክፍያን በተመለከተ ተጠሪ እንደሚገባቸውና መጠኑም ብር ክፍያ ለዘገዬበትም ሊከፈል የሚገባ ክፍያ ደግሞ የአንድ ወር ተኩል ደመወዝ ብር የስልሳ አራት ቀናት የዓመት ፈቃድ ወደ ብር ሲቀየር ብር በድምሩ ብር ስድስት መቶ አራት ሺህ ዘጠኝ መቶ አሥራ አንድ ብር ከሰማንያ አንድ ሣንቲም አመልካች ለተጠሪ ሊከፍል ይገባል በማለት ወስኗል በዚህ ውሣኔ የአሁኑ አመልካችም ሆነ ተጠሪ በከፊል ባለመስማማት ይግባኙን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው የአመልካች ይግባኝ በፍብሥሥሕቁጥር የተሰረዘ ሲሆን በተጠሪ ይግባኝ ላይ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን መርምሮ የስር ፍርድ ቤት ለሥራ ስንብቱ መሠረት ያደረገው ስሌት ተገቢ ያለመሆኑን ወጪና ኪሣራን በተመለከተም በስር ፍርድ ቤት የተወሰነበት አግባብ ሕጋዊ ተቀባይነት የሌለው መሆኑን ፍርድ ቤቱ ደምድሞ የሥራ ስንብቱ በጠቅላላው ብር አንዲሆንፊ ወጪና ኪሣራን በተመለከተ ደግሞ የተጠሪ ዝርዝር የማቅረብ መብታቸውን ጠብቆ የስር ፍርድ ቤትን ውሣኔ በአነዚህ ነጥቦች ብቻ በማሻሻል ወስኗል የአሁኑ የሰበር አቤቱታው የቀረበው ይህንኑ ውሣኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም ተጠሪ ክፍያ እንዲከፈል መደረጉ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሸ ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ እንዲሁም ስለድንጋጌዎች ከተሰጠው አስገዳጅ የሕግ ትርጉም ውጪ ነው ሲል በዚህ ረገድ የተሰጠው ውሣኔ እንዲሻር ዳኝነት መጠየቁን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም ለተጠሪ የሥራ ስንብት ክፍያ እንዲከፈል መወሰኑ ስለሥራ ስንብት ክፍያ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ከተሰጠው አስገዳጅ የሕግ ትርጉም አንፃር ተገቢ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበውም ግራቀኙ በጽሑፍ እንዲከራከሩ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሣኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው ተጠሪ በአመልካች ድርጅት ውስጥ ተቀጥረው በወር ያልተጣራ ብር ወርሃዊ ደመወዝ ሲከፈላቸው እንደነበር ከቅጥር ጊዜው ጀምሮ ሥራውን እስከለቀቁበት ጊዜ ድረስ ያለው አገልግሎታቸውም ከአሥራ ሰባት ዓመታት በላይ መሆኑንና ሥራውንም በገዛ ፍቃዳቸው የለቀቁ መሆኑን ነው ወደ ሕጉ ስንመጣ ቢያንስ አምስት ዓመት በአሠሪው ዘንድ የሥራ አገልግሎት ኖሮት በሕመም ወይም በሞት የሥራ ውሉ ሲቋረጥ ወይም ሥራው ላይ የሚያስቆይ ከሥልጠና ጋር የተያያዘ ለአሠሪው የውል ግዴታ ሳይኖርበት ሥራውን በገዛ ፈቃዱ ሲለቅ ከሥራ የተገለለ ሠራተኛ የሥራ ስንብት ክፍያ የማግኘት መብት እንዳለው በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይማሻሻያ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሸ ተመልክቷል ይህ ከሕጉ በስተጀርባ ያለው ምክንያት ሲሆን የሥራ ስንብት ክፍያ ጥያቄ ተቀባይነት የማያገኝበት አግባብ በሕጉ እንደተመለከተው ሠራተኛው ሥራው ላይ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የሚያስቆይ ከሥልጠና ጋር የተያያዘ ለአሠሪው የውል ግዴታ ያለበት ከሆነ ነው ሕጉ የአገልግሎት ዘመኑ አምስት ዓመትና ከዚያ በላይ መሆኑ ግንዛቤ ውስጥ ሳይገባ ሠራተኛው ግዴታውን ሳይወጣ የሥራ ስንብት ክፍያ መጠየቅ የማይችል መሆኑን በግልጽ ከሚያሳይ በስተቀር አንድ ሠራተኛ ከፍተኛ ደመወዝ ሲከፈል የነበረ ከሆነ የሥራ ስንብት ክፍያ አይገባውም በሚል ያስቀመጠው መለኪያ የለም ሕጉ ግልጽ ከሆነ ደግሞ ሕጉን እንዳለ ከመተግበር ውጪ ትርጉም የሚሰጥበት አግባብ አይኖርም አመልካች ድርጅት ከሠራተኞቹ ጋር ያለው ግንኙነት የሚገዛው በአዋጅ ቁጥር መሆኑ ግልጽ እስከ ሆነ ድረስ በአዋጁ የተቀመጡትን ድንጋጌዎች ተግባራዊ ማድረግ የግድ የሚል መሆኑን ከአዋጁ ጠቅላላ ድንጋጌዎች እና ከኢፌዲሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ እና በሥነ ሥርዓት ሕጉ ስለዳኝነት አሰጣጥ ከተደነገጉት ድንጋጌዎች ይዘት የምንገነዘበው ጉዳይ ነው ስለሆነም ይህ ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር የሥልጠና ግዴታ ያለበት ሠራተኛ ግዴታውን ሳይወጣ የሥራ ስንብት ክፍያ ጥያቄ ሲያቀርብ ተቀባይነት እንደማይሰጠው በሰመቁጥር እና ደግሞ ስለሥራ ስንብት ክፍያ የሰጣቸው አስገዳጅ የሕግ ትርጉሞች የሥራ ስንብት ክፍያና የፕሮቪደንት ፈንድ አንድ ላይ ሊከፈሉ የሚችሉበት አግባብ መኖር ያለመኖሩን ለማየት ይቻል ዘንድ የሁለቱን ክፍያዎች መሠረታዊ ዓላማ መመሳሰል ከማመላከቱ ውጪ የሠራተኛውን የደመወዝ መጠን ከፍተኛነት ግንዛቤ ውስጥ አስገብቶ የሥራ ስንብት ክፍያ የሚከፈልበትን አግባብ በተመለከተ አስገዳጅ የሕግ ትርጉም የሰጠ ባለመሆኑ በመዛግብቱ የተሰጠው ትርጉም ተጠሪ ከሥልጠና ጋር በተያያዘ ለአመልካች ግዴታ ያለባቸው ወይም የፕሮቪደንት ፈንድ ተጠቃሚ ስለመሆናቸው ያልተረጋገጠ በመሆኑ ለዚህ ጉዳይ ተፈጻሚነት ያላቸው አይደሉም በመሆኑም አመልካች የተጠሪን የደመወዝ መጠን ከፍተኛነት መሠረት አድርጎ ያቀረበው ቅሬታም ሆነ የሰበር አጣሪ ችሎት ጉዳዩን ለሰበር ሰሚ ችሎት ለማስቀረብ የጠቀሳቸው መዛግብት ውስጥ አስገዳጅ የሕግ ትርጉም የተሰጠባቸው ምክንያቶች ተጠሪ የሥራ ስንብት ክፍያ እንዲያገኙ ለማድረግ የሚያስችሉ ሁነው ያላገኘን በመሆነ በዚህ ረገድ የበታች ፍርድ ቤቶች የሰጡት የውሣኔ ክፍል መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ለማለት የሚቻል ሆኖ አልተገኘም በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሣ ኔ ተጠሪ የሥራ ስንብት ክፍያ ይገባቸዋል ተብሎ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር የካቲት ቀን ዓም የተወሰነውና በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሰኔ ቀን ዓም በትዕዛዝ የፀናው የውሣኔ ክፍል በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ፀንቷል የሥራ ስንብት ክፍያ መጠኑን በተመለከተም በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር የካቲት ቀን ዓም ተወስኖ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሐምሌ ቀን ተሻሽሎ የተሰጠው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ፀንቷል በወጪና ኪሣራ ላይ የተጠሪን የወጪና ኪሣራ ዝርዝር በመጠበቅ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የተሰጠው የውሣኔ ኣሦኣኣፀሃነኣለርርጋከካ ክፍል ክፍያ ለዘገየበትና ለዓመት ፈቃድ ክፍያ ደግሞ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሙሉ በሙሉ የፀናው የውሣኔ ክፍል በዚህ ችሎትም አልተነካም በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር ወጪና ኪሣራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል ትዕዛዝ ሐምሌ ቀን ዓም ተሰጥቶ የነበረው እግድ ተነስቷል ለሚመለከታቸው ይጻፍ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ዘበ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የሰመቁ ሚያዝያ ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ አልማው ወሌ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሜ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ አክሲዮን ማህበርሠናይት ፋሲካ ቀረቡ ተጠሪ አቶ መርዓዊ መስፍን መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የአሠሪ እና ሠራተኛ ሆኖ በአሁን የሰበር ተጠሪ ከሳሽነት የተጀመረው በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሲሆን የአሁን አመልካች ደግሞ ተከሳሽ ነበር ክሱም በተከሳሽ አክሲዮን ማህበር ከህዳር ቀን ዓም ጀምሮ ተቀጥሬ እያገለገልኩ ሳለሁ ተከሳሽ ሚያዚያ ቀን ዓም በተጻፈ ደብዳቤ የህመም ዕረፍት ሳይሰጥህ ተሰጥቶኛል በሚል ለ ተከታታይ ቀናት ከሥራ ቀርተፃል በሚል ከሥራ አግዶኝ ለ ቀናት ያህል ከቆየ በላ ከሥራ ማሰናበቱን ስላስታወቀኝ ወደ ሥራ እንዲመልስ ካልሆነም በስሜ የተጠራቀመውን የጉድለት መጠባበቂያ ገንዘብ እና በአዋጅ ቁጥር መሰረት የተለያዩ ክፍያዎችን እንዲከፍል ይወሰንልኝ ብለዋል ተከሳሽ በበኩሉ በሰጠው መልስ ከሳሽ የህመም ፈቃድ የተሰጣቸው ስለመሆኑ ማስረጃ ቢያቀርቡም ማስረጃውን ሰጥቷል የተባለው የሕክምና ተቋም ለከሳሽ የህመም ፈቃድ ያልተሰጣቸው መሆኑን የገልጸ ሲሆን ከዚሁ ማስረጃ ውጪ ለ ቀናትም ከሥራ ለቀረቡት አሳማኝ የሆነ ማስረጃ ባለማቅረባቸው በህጋዊ መንገድ ከሥራ እንዲሰናበቱ ተደርጓል ወደ ሥራ ለመመለስ ያቀረቡት ጥያቄም ቢሆን ተቀባይነት ሊያገኝ አይገባም በአማራጭ የተለያዩ ክፍያዎች እንዲከፈላቸው የጠየቁትን በተመለከተም ስንብቱ ህጋዊ በመሆኑ የስንብት ክፍያየማስጠንቀቂያ ጊዜ ክፍያእና ካሳ ሊከፈላቸው አይገባምየዓመት ፈቃዳቸውንም ተጠቅመው ስለጨረሱ በገንዘብ ተለውጦ የሚከፈላቸው የለምየፕሮቪደንት ፈንድም የአገልግሎት ዘመናቸው ከ ዓመት በታች በመሆነ ሊከፈላቸው የማይገባ ከመሆኑም ሌላ ከሳሽ ያለባቸውን ዕዳ የማይሸፍን በመሆኑ የሚከፈል ገንዘብ አይኖርምየጉድለት ማሟያ ገንዘብም ቢሆን ለግል ጥቅም የሚከፈል ገንዘብ ካለመሆኑም በላይ ቀደም ሲል ከሚሰሩበት ከገንዘብ ቤት ክፍል ወጥተው በሌላ ክፍል እየሰሩ ከሥራ የተሰናበቱ ስለሆነ ገንዘቡን የመጠየቅ መብት የላቸውም ሲል ተከራክሯል ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትም በሰጠው ፍርድ ከሳሸ ከሥራ የቀሩት የህመም ፈቃድ ሳይኖራቸው መሆኑ ስለተረጋገጠ እና ከሥራ ለቀሩበትም በቂ ምክንያት ባለማቅረባቸው ስንብቱ ህጋዊ ነው ሲል ወስኗል ከሳሽ ከጠየቋቸው ክፍያዎች ውስጥም ተከሳሽ የሥራ ውሉን ያቋረጠው ለከሳሽ ማስጠንቀቂያ ሊያሰጥ በሚችል ምክንያት ባለመሆኑ የማስጠንቀቂያ ጊዜ ክፍያ ሊከፈላቸው አይገባምየዓመት ፈቃድ ወደ ገንዘብ ተለውጦ እንዲከፈላቸው የጠየቁትም ቢሆን ያልወሰዱትን የዓመት ፈቃድ በግልጽ ለይተው ባለመጠየቃቸው ተቀባይነት የለውም ሲል ውድቅ ያደረገባቸው ሲሆን የጉድለት ማሟያ ገንዘብ ብር በተመለከተም ገንዘቡ ከሒሳብ ሥራ ጋር በተገናኘ ለሚከሰት ጉድለት የሚውል ሆኖ ሳለ ተከሳሽ ከከሳሽ የሚፈለግባቸው ዕዳዎች ናቸው በማለት የጠቀሳቸው ከዓመት ፈቃድ እና ከትምህርት ወጪ ጋር የተያያዙ ዕዳዎች ለጉድለት ማሟያ ከሚጠራቀም ገንዘብ ዓላማ አንጻር ፅዳዎች ናቸው ተብለው ስለማይወሰዱ እና ከሳሽም ከሒሳብ ወይም ከገንዘብ ሥራ ጋር በተያያዘ ያጎደሉት ገንዘብ ስለመኖሩ ተከሳሽ ባለማስረዳቱ ይህንነ የጉድለት ሟሟያ ገንዘብ ለከሳሽ ሊከፍል ይገደዳል ብሏል የፕሮቪደንት ፈንድ ክፍያን በተመለከተም ደግሞ ከሳሽ ልዩ ልዩ ዕዳዎች አለባቸው በሚል ተከሳሽ የፕሮቪደንት ፈንዱን መክፈል እንደማይገባው ቢከራከርም ከሳሽ ዕዳ ካለባቸው ክስ አቅርቦ ከመጠየቅ ውጪ ይህንኑ ገንዘብ በማቻቻያነት ሊይዝ አይገባም ሲል ወስኗል ከሳሽ የሥራ ውል በህገ ወጥ መንገድ ተቋርጧል በማለት ተከሳሽ እንዲከፍሏቸው የጠየቋቸውን ሌሎች ክፍያዎች ግን ስንብቱ የተደረገው በህጋዊ መንገድ ስለሆነ ተቀባይነት የላቸውም ሲል ውድቅ አድርጓል ተከሳሽም በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ፍርድ ቅር በመሰኘት ይግባኙን ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያቀረበ ሲሆን ፍርድ ቤቱም ይግባኙን በፍብሥሥህቁ መሰረት በመዝጋት በማሰናበቱ የሰበር አቤቱታውን ለዚህ ችሎት አቅርቧል አመልካችም በሰበር አቤቱታው በዋናነት ያቀረበው ቅሬታ ነጥብ ተጠሪው ያገለገሉት ከ ዓመት በታች በመሆኑ ያላቸው የፕሮቪደንት ፈንድ ራሳቸው ያጠራቀሙት ብር ሲሆን ከአመልካች ባንክ የተበደሩት ገንዘብባንኩ በስማቸው በቅድሚያ የከፈለላቸው የዓባይ ግድብ ገንዘብ መወሰድ ከሚገባቸው በላይ የወሰዱት ዓመት ፈቃድ በጥሬ ገንዘብ ተመላሽ መሆን ያለበት ለትምህርት የተከፈለላቸው ገንዘብ በድምሩ ብር እየተፈለገባቸው ሳለ አና ተጠሪውም አለባቸው ስለተባሉት ፅዳዎች መኖር እና አለመኖር በተመለከተ ምንም ዓይነት ተቃውሞ ባላቀረቡበት እንዲሁም ስለዕዳዎቹ በመካከላችን መካካድ በሌለበት ሁኔታ የሥር ፍርድ ቤቶች በራሳቸው ጊዜ አንስተው የፕሮቪደንት ፈንድ ለዕዳው በማቻቻያነት ሊያዝ አይገባም ያሉት እና የጉድለት መጠባበቂያ ገንዘብም ለተጠሪው እንዲከፈላቸው የወሰኑት ተቀባይነት የለውም የሚል ነው ተጠሪው ለሰበር አቤቱታው የበኩላቸውን መልስ እንዲሰጡበት በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጥሪ ቢደረግላቸውም ባለማቅረባቸው መልስ የመስጠት መብታቸው ታልፏል የጉዳዩ አመጣጥ ከዚህ በላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የጉድለት ሟሟያውን ገንዘብ አመልካች ለተጠሪው እንዲከፈላቸው የሥር ፍርድ ቤቶች የወሰኑት የሚነቀፍበት ምክንያት አለው። ውሳኔ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር በ ዓም ተሰጥቶ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር በ ዓም በውሳኔ የጸናው ውሳኔ በፍትሐብሔር ስነ ስርዓት ሕግ ቁጥር መሰረት ፀንቷል ቁጥሩ የሆነው የሸሪዓ ፍርድ ቤት መዝገብ ተመላሽ ይደረግ የውሳኔው ቅጂ ለስር ፍርድ ቤቶች ይላክ የሰበር ክርክሩ ያስከተለውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ውሳኔ ያገኘ ስለሆነ መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ብግ ኣሦኣኣፀሃነኣለርርጋከካ የሰመቁ ሐምሌ ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ሠልጣን አባተማም ሙስጠፋ አህመድ ተኽሊት ይመሰል አመልካች አቶ ዳንኤል ወንዳፈራ አቶ ቴዎድሮስ ወንዳፈራ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ አስናቀች ቦጋ ማቆያ ቦጋለ የቀረበ የለም ስንቅነሽ ቦጋለ ፋኖሴ ቦጋለ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ በዚህ መዝገብ የቀረበው ክርክር ስለውርስ ንብረት ክፍፍል የተደነገጉትን የውርስ ሕግ ድንጋጌዎችን መሰረት አድርጎ የቀረበ የፍርድ መቃወሚያን የሚመለከት ነው ለጉዳዩ መነሻ የሆነው ነገር ሟች አቶ ቦጋለ ታደሰ ጥቅምት ቀን ዓም ከዚህ አለም በሞት ከተለዩ በኋላ በሕይወት በነበሩበት ጊዜ ያፈሩት በበቆጂ ከተማ ቀበሌ ክልል ውስጥ በ ካሜትር ቦታ የሰፈረውን አራት ክፍል ቤት የውርስ ድርሻ ይገባናል የሚለው የአመልካቾችና የአሁኑ ከኛ እስከ ኛ ተራ የተጠቀሱት ተጠሪዎች ጥያቄ ነው ሁሉም ተጠሪዎች የሟች አቶ ቦጋለ ታደሰ የመጀመሪያ ደረጃ ወራሾች መሆናቸው የተረጋገጠ ጉዳይ ነው አመልካች ደግሞ የተጠሪዎች እህት የሆኑትና የሟቹ የመጀመሪያ ደረጃ ወራሽ የነበሩት የወሮ ደመቀች ቦጋለ ልጆች ሁነው እናታቸውን ተክተው አያታቸውን አቶ ቦጋለ ታደሰን ለመውረስ ጥያቄ ያቀረቡ መሆኑን መዝገቡ ያሳያል አሁን ግራ ቀኙን እያከራከረ ያለው የሌሙና ቢሊቢሎ ወረዳ ፍርድ ቤት የአሁኑ ከኛ እስከ ኛ ተራ የተጠቀሱት ተጠሪዎች የሟቹን ውርስ ንብረት ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ አኩል እንዲካፈሉ ተብሎ የተሰጠው ውሳኔ የአሁኑ አመልካቾች በተተኪ ወራሽነት የሚያገኙትን መብት የሚነካ ነው በማለት የአሁነ አመልካቾች ለወረዳው ፍርድ ቤት ያቀረቡት የፍርድ መቃወሚያ አቤቱታ በወረዳው ፍርድ ቤት ውድቅ ተደርጎ በበላይ ፍርድ ቤቶችም ተቀባይነት ማጣቱ ያላግባብ ነው የሚለው አቤቱታ ነው የአሁነ አመልካቾች ከተራ ቁጥር አንድ እስከ ሶስት የተጠቁስት ተጠሪዎች ኛ ተጠሪን በመክስስ የሟች አቶ ቦጋለ ታደሰን የውርስ ንብረት እንዲካፈሉ በሌሙና ቢሊቢሎ ወረዳ ፍርድ ቤት የተሰጠው ውሳኔ እናታችን ወሮ ደመቀች ቦጋለን በመተካት ልናገኝ የሚገባንን ድርሻ ያስቀረ ነው በማለት ፍርድ ለመቃወም አቤቱታቸውን ነሐሴ ቀን ዓም ፅፈው ለወረዳው ፍርድ ቤት ያቀረቡ ሲሆን የወረዳው ፍርድ ቤትም የአሁኑ ተጠሪዎች በአመልካቾች የፍርድ መቃወሚያ አቤቱታ ላይ መልስ እንዲሰጡበት አድርጎ ከኛ እስከ ኛ ተራ የተጠቀሱት ተጠሪዎች የአመልካቾችን የፍርድ መቃወሚያ ደግፈው አመልካቾች የእናታቸውን ድርሻ ቢያገኙ ተቃውሞ የሌላቸው መሆኑን ገልፀው የተከራከሩ ሲሆን የአሁኗ ኛ ተጠሪ ግን በወረዳው ፍርድ ቤት የተሰጠውና ለፍርድ መቃወሚያ መሰረት የሆነው ፍርድ በተጠሪዋ ይግባኝ ባይነት ለአርሲ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቀርቦ በመቁጥር ነሀሴ ቀን ዓም በተሰጠው ፍርድ ሙሉ በሙሉ ተሽሮ የመጨረሻ ፍርድ ማግኘቱን ገልጸው መቃወሚያው ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲሉ በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት አንስተው ተከራክረዋል የፍርድ መቃወሚያውን በመጀመሪያ ደረጃ ያስተናገደው የሌሙና ቢሊቢሎ ወረዳ ፍርድ ቤትም ኛ ተጠሪ ያቀረቡትን መቃወሚያ በመቀበል በይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት በተሻረ ውሳኔ የፍርድ መቃወሚያውን ለማስተናገድ ስልጣን የሌለው መሆኑን ጠቅሶ የአመልካቾችን የፍርድ መቃወሚያ አቤቱታን የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌን ጠቅሶ ጥቅምት ቀን ዓም በዋለው ችሎት ውድቅ አድርጎታልበዚህ ብይን የአሁኑ አመልካች ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለአርሲ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቢያቀርቡም ይግባኛቸው በመቁጥር ታህሳስ ቀን ዓም በዋለው ችሎት በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተዘግቶባቸዋልእንዲሁም አመልካቾች የሰበር አቤቱታቸውን ለኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አቅርበውም በመቁጥር በሆነው ሐምሌ ቀን ዓም በዋለው ችሎት የበታች ፍርድ ቤቶች በሰጡት ብይን ላይ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የለበትም ተብሎ አቤቱታቸው ውድቅ ሁናኖባቸዋልየአሁኑ የሠበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንነ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካቾች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም የአርሲ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ነሀሴ ቀን ዓም ለፍርድ መቃወሚያ የሆነውን ፍርድ የሻረበት ፍርድ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁጥር በሆነው ህዳር ቀን ዓም ተሽሮ በጉዳዩ ላይ የወረዳው ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ ጸንቶ እያለ የፍርድ መቃወሚያ የሚቀርብበት ፍርድ የለም ተብሎ አቤቱታቸው ውድቅ መደረጉ ያላግባብ ነው ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የውርስ ንብረት ድርሻ ጥያቄያቸው ተቀባይነት ያጣውም አከራካሪውን ንብረት በእጃቸው አስገብተው ለብዙ አመታት ከተጠሪዎች ጋር አኩል ሲጠቀሙበት የነበረ ሁኖ እያለ በመሆኑ የበታች ፍርድ ቤቶች ብይን ሕጉን መሰረት ያላደረገ ነው በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነውአቤቱታው ተመርምሮም በዚህ ችሎት አንዲታይ በመደረጉ ተጠሪዎች ቀርበው ግራ ቀኙ በፅሑፍ እንዲከራከሩ ተደርጓልበዚህም መሰረት ከኛ እስከ ኛ ተራ ያሉት ተጠሪዎች አመልካቾችን ደግፈው የሚከራከሩ ሲሆን ኛ ተጠሪ ግን አመልካቾች አለን የሚሉት ውሳኔ በተጠሪዋ አቤት ባይነትከኛ እስከ ኛ ተራ በተጠቀሱት ተጠሪዎች ደግሞ ተጠሪነት በክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ሲታይ ቆይቶ በዚህ ችሎት ከተራ ቁጥር አንድ እስከ ሶስት የተጠቀሱት ተጠሪዎች የውርስ ንብረት ይገባናል ጥያቄ በሕጉ አግባብ በተመለከተው የይርጋ ድንጋጌ ያልቀረበ ሁኖ ተገኝቷል በሚል ምክንያት ክሱ በይርጋ ቀሪ የሆነ ነው ተብሎ በመቁጥር መስከረም ቀን ዓም የተወሰነ ሲሆን በውጤቱም የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁጥር ጥቅምት ቀን ዓም የሰጠውን ውሳኔ የሻረ መሆኑን ገልፀው አመልካቾች የፍርድ መቃወሚያ የሚያቀርቡት ፍርድ የለም ሲሉ ተከራክረዋልአመልካቾች የሰበር አቤቱታቸውን አጠናክረው የመልስ መልሳቸውን አቅርበዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም ጉዳዩን ከውርስ ሕጉ አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ መርምሯልጉዳዩ ለዚህ ችሎት ቀርቦ አንዲመረመር ሲባል የተያዘው ጭብጥ የአመልካቾች መቃወሚያ ጉዳዩ ተፈፅሟል ተብሎ ውድቅ የመደረጉን አግባብነት ለመመርመር ተብሎ ሲሆን እኛም ጉዳዩን ከዚሁ ጭብጥ አንጻር በማየት ጉዳዩ ላይ በተሠጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል ለማለት የሚቻል መሆኑን ያለመሆኑን መርምረናል ከክርክሩ ሄደት መገንዘብ የተቻለው የአሁኑ ከኛ እስከ ኛ ተራ ቁጥር የተጠቀሱት ተጠሪዎች በአሁኗ ኛ ተጠሪ ላይ ያቀረቡት የውርስ ንብረት ይገባናል ክርክር በመጨረሻ ላይ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ታይቶ የከሳሾች ክስ በሶስት አመት የይርጋ ጊዜ የታገደ ነው ተብሎ በመቁጥር በሆነው መስከረም ቀን ዓም ውሳኔ ያገኘ ሲሆን በዚህም ውሳኔ መሰረት በወረዳ ፍርድ ቤት የተሰጠና የአመልካቾችን መብት ይነካል የተባለ ውሳኔ ጭምር የተሻረ መሆኑን ውሳኔው የሚያሳይ መሆኑንከዚህም በኋላ በዚህ በክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ የአሁኑ ኛኛ እና ኛ ተጠሪዎች አመልካችኛ ተጠሪ ደግሞ ተጠሪ ሁነው ተሰይመው ጉዳዩን ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር አቤቱታ የሥር ከሳሾች አቅርበውበት አጣሪ ችሎት የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሉት በመቁጥር የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የለም በማለት በመቁጥር በሆነው ህዳር ቀን ዓም በዋለው ችሎት የመጨረሻ ትዕዛዝ የሠጠበት ጉዳይ መሆኑን ነው ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ወደ ሕጉ ስንመጣም በመሰረቱ አንድ የፍትሐብሔር ክርክር የሚመራበት ሥርዓት የሚገዛው በቱ የፍትሐብሔር ሥነ ሥርኣት ሕጋችንና በክልሎች ስራ ላይ ባሉት አግባብነት ባላቸው ሕጎች መሆኑ እሙን ነው የቱ የፍትሐብሔር ስነ ሥርዓት ሕጋችን ከያዛቸው ስርዓቶች መካከል በፍርድ ላይ የሚቀርበው ተቃውሞ እና በፍርድ አፈጻጸም ጊዜ በተያዘ ወይም በተከበረ ንብረት ላይ የሚቀርበው ጣልቃ ገብነትን የሚገዙት ድንጋጌዎች ይገኙበታልእነዚህ አቤቱታዎችን የሚገዙት ድንጋጌዎች በፍብሥሥሕቁጥር እና ስር የተመለከቱት ናቸውየፍብሥሥሕቁጥር አንድ የክርክሩ ተካፋይ መሆን የሚገባው ሰው የክርክሩ ተካፋይ ሳይሆን ውሳኔ ተሰጥቶ ከሆነ እና ውሳኔውም ያረፈው በአንድ የክርክሩ ምክንያት በሆነ ንብረት ላይ ሁኖ ይህንነ የክርክሩ ተካፋይ ያልሆነ ወገንን መብትና ጥቅም የሚነካ መሆኑ ከተረጋገጠ ፍርዱ ይኸው ወገን ባለበት እንዲታይና በሕግና በማስረጃ የተደገፈ ሁኖ ሲገኝ እንዲነሳለት የሚደነግግ ነውአቤቱታው የሚቀርብበት ሥርዓትም በቁጥር ስር በተመለከተው መንገድ መሆን እንደአለበት የተቀመጠ ሲሆን ይህ ድንጋጌ የመቃወሚያ አቤቱታ አቀራረብ በክስ አመሰራረት አይነት ሁኖ ማስረጃ ዝርዝር ሁሉ ይህንነ ስርዓት ማሟላት እንደአለበት ያስገነዝባልየዚህ ድንጋጌ ይዘቱና መንፈሱ ሲታይ ክርክሩ መኖሩን ከጅምሩ እያወቀ ውጤቱን በመጠበቅ ከፍርዱ በኋላ የፍርድ መቃወሚያ የሚያቀርበውን ወገን አቤቱታውን በመቀበል ለማስተናገድ አስፈላጊ ያለመሆነን ሁሉ ያስገነዝባልይህም የክርክር አቀራረብ በቅን ልቦና የተመሰረተ ሁኖ በአነስተኛ ወጪጉልበትና አጭር ጊዜ ፍትሐዊነት ያለውን ውሳኔ ለመስጠት የሚቻልበት አግባብ እንዲኖር እና ሕግ አውጪ ከፈለገበት አላማ ጋር መጣጣም ያለበት መሆኑም የሚታመን ነው እንግዲህ አቤቱታውን የሚያቀርበው ወገን የቅን ልቦና ተከራካሪ ሁኖ መሰረታዊ መብቱን ማስከበር የሚችልበት የስነ ስርዓት ሕግ አግባብ እንዲኖር ሕግ አውጪ የፈለገ ሲሆን ይህንኑ መመዘኛ የሚያሟላ አቤቱታ አቅራቢ የሚቃወመው ፍርድ ዋጋ ያለውያልተፈፀመ መሆን አንደአለበትም የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ ይዘት ያስረዳልበሌላ አገላለፅ የፍርድ መቃወሚያ የሚቀርብበት ፍርድ ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት ያልተሻረና አፈጻጸሙም ያልተጠናቀቀ ሊሆን እንደሚገባ ሕጉ ያሳያል ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስ ደግሞ አመልካቾች በተተኪ ወራሽነት የምናገኘውን መብት የነካ ነው የሚሉት ፍርድ በመጨረሻ ላይ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የተሻረ ከመሆኑም በላይ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎትም የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የለበትም ተብሉ የመጨረሻ እልባት የተሰጠበት በመሆኑ የፍርድ መቃወሚያ የሚቀርብበት ፍርድ በወረዳው ፍርድ ቤት መዝገብ ላይ አለ ለማለት የሚቻልበት ምክንያት የለም። ስለሆነም ዋጋ ያለው ፍርድ በወረዳው ፍርድ ቤት የሌለ መሆነ ከተረጋገጠ የአመልካቾች የፍርድ መቃወሚያ በወረዳው ፍርድ ቤት የሚስተናገድበት አግባብ የለምከዚህ አንዛር ስንመለከተው የበታች ፍርድ ፋ ኣሦኣኣፀሃነኣለርርጋከካ ቤቶች ውሳኔ ውጤቱ ሲታይ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ነው ለማለት አልተቻለም በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ በሌሙና ቢሊቢሎ ወረዳ ፍርድ ቤት በመቁጥር ጥቅምት ቀን ዓም ተሰጥቶ በአርሲ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ታህሳስ ቀን ዓምበክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር ሀምሌ ቀን ዓም በትዕዛዝ የፀናው ብይን ውጤቱ በፍብሕቁጥር መሰረት ጸንቷል አመልካቾች የፍርድ መቃወሚያ ያቀረቡበት ፍርድ በክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ተሸሮ የመጨረሻ እልባት በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ አጣሪ ችሎትም ያገኘ በመሆኑ አቤቱታቸው በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት የሚስተናገድ አይደለም ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ብግ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የሰመቁ ሐምሌ ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ሠልጣን አባተማም ሙስጠፋ አህመድ ተኽሊት ይመሰል አመልካች ወሮ አልማዝ በቀለ ወኪል ቅጅነህ ለማ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ገዛኽኝ በቀለ ከጠበቃ በጅጋ ሶሬቻ ጋር ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ በዚህ መዝገብ የቀረበው ክርክር ስለውርስ ንብረት ክፍፍል ጥያቄን የሚመለከት ነው ክርክሩ የተጀመረው በአዳአ ወረዳ ፍርድ ቤት ሲሆን ከሳሽ የአሁኑ ተጠሪተከሳሽ ደግሞ የአሁኗ አመልካች ነበሩ ተጠሪ ታህሳስ ቀን ዓም አሻሽለው ባቀረቡት ክስ ሲሆን ወላጅ አባታቸው አቶ በቀለ ባልቻ ከዚህ አለም በሞት ህዳር ቀን ዓም መለያታቸውንና በህይወት በነበሩት ጊዜ በቢሾፍቱ ከተማ ቀበሌ ውስጥ በካርታ ቁጥር የሚታወቀውንና ቁጥሩ የሆነው መኖሪያ ቤት ያፈሩ ቢሆንም ተጠሪንና አመልካችን ጨምሮ ስድስት ሕጋዊ ወራሾች እያሉ የአሁኗ አመልካች ብቸኛ ወራሽ በመምሰል ቤቱን ይዘው እንደሚገኙና የቤቱ ግምት ሰማንያ ሺህ መሆኑን ጠቅሰው ከቤቱ ግምት የተጠሪ ድርሻ የሆነውን ብር አስራ ሶስት ሺህ ድርሻቸውን እንዲያገኙ ይወሰንላቸው ዘንድ ዳኝነት ጠይቀዋል የአሁኑ አመልካች ለክሱ በሰጡት መልስም ክሱ በአስር አመት ይርጋ እንደሚታገድተጠሪ ድርሻዬ ይገባኛል ከማለት ውጪ ማስረጃ ያለማቅረባቸውንወሮ ጽጌ የሟች ልጅ ያለመሆናቸውንና እልፍነሽዝናሽአና ፀሐይ ከተባሉት የሟች ወራሾች ጋር ፍርድ ቤት ቀርበው ስምምነት ማድረጋቸውን በአከራካሪው ቤት ላይ በሟች ስም የባለቤትነት ደብተር የወጣው ተጠሪ ማዘጋጃ ቤቱን በማሳሳት መሆኑንቤቱ ያለበት የቦታ ስፋትም ካሜትር ሳይሆን ካሜትር ሁኖ አከራካሪውን ቤት አባታቸው በሕይወት በነበሩበት ወቅት ሕዳር ቀን ዓም ከሃያ አመት በፊት ሰጥተዋቸው የሟቹ ወራሾችም ይኹው ተነግራቸው ተቀባይነት ያገኘ መሆኑንበቤቱ ላይ መብራትስልክና ውዛ በስማቸው ማስገባታቸውንና ከፃያ አመት በላይ ሲጠቀሙበት ለነበሩት ንብረት ተጠሪ ወራሽ ነኝ በማለት ክስ ማቅረባቸው ተቀባይነት የሌለው መሆኑን ዘርዝረው ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል በማለት ተከራክረዋልየስር ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክር መርምሮ በአመልካች ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ በኩል የቀረቡትን የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያዎችንም ሆነ የፍሬ ነገር ክርክሮችን ውድቅ አድርጎ አመልካች ለተጠሪ ድርሻቸውን ብር አስራ ሶስት ሺህ እንዲከፍሉ በማለት ወስኗልአመልካች ለተጠሪ ብር አስራ ሶስት ሺህ እንዲከፍሉ በተሰጠው የውሳኔ ክፍል የአሁኑ ተጠሪ ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን መርምሮ አመልካች ለተጠሪ ሊከፍሉ የሚገባው የውርስ ቤቱን የገበያ ዋጋን መሰረት ያደረገውን ድርሻ እንጂ በክሱ ጊዜ የተጠቀሰውን ግምት አይደለም በማለት ወስኗልየአሁኗ በዚሁ የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቤቱ የግሌ ነው የሚል ክርክር አቅርበው የነበሩ ቢሆንም ፍርድ ቤቱ በዚህ ረገድ የቀረበው የአመልካች ክርክር መስቀልኛ ይግባኝ የቀረበበት ባለመሆኑ ስነስርዓታዊ አይደለም ሲል አልፎታልከዚህም በኋላ አመልካች ይግባኛቸውን ለኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎትየሰበር አቤቱታቸውን ደግሞ ለሰበር ሰሚ ችሎቱ ቢያቀርቡም ተቀባይነት አላገኙምየአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነውየአመልካች የሠበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትምአከራካሪውን ቤት በ ዓም ከወላጅ አባታቸው ያገኙትና ከፃያ አመታት በላይ ሲጠቀሙበት የቆየ ሁኖ እያለ ተጠሪ ድርሻቸውን በገበያ ዋጋ እንዲወስዱ ተብሎ መወሰኑ ያላግባብ ነው የሚል ነውአቤቱታው ተመርምሮም አከራካሪው ቤት በሟች አውራሽ ፈቃድ ለመሰራቱ በፅሑፍ ሰነድ በቀረበበት የበታች ፍርድ ቤቶች ለአመልካች ስለሚከፈለው ግምት ያለመወሰናቸው አንዲሁም ተጠሪን ሳይጨምር ሌሉች አራት ወራሾች ቀደም ሲል ውርሱ ሲጣራ ድርሻቸውን ለአመልካች መልቀቃቸው በስር ፍርድ ቤቶች ታልፎ የተጠሪ ድርሻ የቤቱ ግማሽ ነው ተብሎ መባሉና የወረዳው ፍርድ ቤት አመልካች ቤቱን አስቀርተው የተጠሪን ድርሻ ይክፈሉ በማለት የወሰነው በይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤቶች የመሻሩን አግባብነት ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለዚህ ችሎት እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ተጠሪ ቀርበውም ግራ ቀኙ በጽሑፍ እንዲከራከሩ ተደርጓልተጠሪ በሰጡት መልስም አመልካች በቤቱ ላይ አለኝ የሚሉትን መብት በተመለከተ ስርዓቱን ጠብቀው ይግባኝ ያላቀረበበት መሆኑን ጠቅሰው ቤቱ የግሌ ነው በማለት የሚያቀርቡት ተቀባይነት ሊሰጠው አይገባም በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም ጉዳዩን ከውርስ ሕጉ አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ያስቀርባል ሲባል ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አከራካሪውን ቤት የሟች በቀለ ባልቻ የውርስ ንብረት ነው በማለት ተጠሪ በልጅነታቸው ድርሻቸው በተጠሪ እንዲሰጣቸው ክስ አቅርበው አመልካች ቤቱ የግሌ ነው የሚል ክርክር አቅርበው በወረዳው ፍርድ ቤት ተቀባይነት ካጡ በኋላ ፍርድ ቤቱ ለክሱ መሰረት ከሆነው የቤቱ ግምት ከብር ሰማንያ ሺህ ውስጥ ለስድስት ወራሾች እኩል ሲካፈል የሚመጣው ውጤት ብር አስራ ሶስት ሺህ አመልካች ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ለተጠሪ እንዲከፍሉ መወሰኑንበዚህ ውሳኔ በከፊል ያልተስማሙት የአሁኑ ተጠሪ ቤቱ በሐራጅ ተሽጦ ድርሻዬን ላገኝ ይገባል በማለት ይግባኛቸውን ለዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው ተቀባይነት ያገኙ መሆኑንአመልካች በስርዓቱ መሰረት ቤቱ የግሌ ነው የሚለውን ይግባኝ ከወረዳው ፍርድ ቤት ውሳኔ ላይ ያላቀረቡ መሆኑንና ባሁኑ የክርክር ደረጃ ደግሞ ቤቱ የግሌ ነው የሚለውን ክርክር አጥብቀው የሚከራከሩ መሆኑን ነው በመሰረቱ በየርከኑ ባሉት ፍርድ ቤቶች የሚታየው ክርክር የሚመራው በስነ ስርዓት ህጉ በተዘረጋው ስርዓት መሆኑ ይታወቃልክርክሩን በመጀመሪያ ደረጃ ተመልክቶ በሰጠው ፍርድ ቤት ውሳኔ ቅሬታ ያለበት ወገን ቅሬታውን በይግባኝ ወይም በመስቀለኛ ይግባኝ ለማሳየት የሚችል ስነ ስርዓት ሕጉ ያሳያልአነዚህ የቅሬታ አቀራረብ ስርዓቶች የየራሳቸው ሕጋዊ ውጤት ያላቸው ሲሆን በማን ሊቀርቡ እንደሚገባም ስነ ስርዓት ሕጉ ያስገነዝባል ይግባኝ ማለት በመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በተሰጠው ፍርድ ቅሬታ ያለበት ወገን ይህንኑ ቅሬታውን በህጉ ስልጣን በተሰጠው የበላይ ፍቤት አቅርቦ በማሣየት በስር ፍቤት የተሰጠው ፍርድ እንዲሻሻል እንዲለወጥወይም ሙሉ በሙሉ ውድቅ እንዲሆን ዳኝነት የሚጠየቅበት ሥርአት ነው ይግባኝ ለተከራካሪ ወገኖች የተሰጠ መብት ቢሆንም ገደብ የለሸ ግን አይደለም በሌላ አገላለጽ በማናቸውም ፍርድ ወይም ትእዛዝ ላይ ሁሉ ይግባኝ ለማለት የማይቻልበት ሁኔታ ይኖራል ይህም በግልጽ በሕግ ሊመለከት ይችላል ለዚህ ዓይነት ሁኔታ በፍብሥሥሕቁ ስር የተመለከተው ድንጋጌ በዋቢነት ሊጠቀስ ይችላል በመሆኑም በአንድ ፍርድ ወይም ትእዛዝ ላይ ይግባኝ ለማቅረብ መለኪያው ሊሆን የሚገባው በተሰጠው ፍርድ ወይም ትእዛዝ ተከራካሪ ወገን መብት የሚጐዳ ሆኖ መገኘት ነው በዚህም መሰረት በመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በተሰጠ ውሣኔ መብቱ ወይም ጥቅሙ የተነካ አሊያም ግዴታው ከፍ እንዲል የተደረገ ወገን የይግባኝ መብት ይኖረዋል የይግባኝ ዓይነቱም ቀጥታ ወይም ቀጥተኛ ያልሆነርዐዐ ሊሆን ይችላል የይግባኝ ዓይነቱ ቀጥታም ሆነ ቀጥተኛ ያልሆነ ለይግባኝ ሰሚው ፍቤት የሚቀርበው ፍርዱ የይግባኝ አቅራቢውን መብት በሚጉጐዳው መልክ የሚነካ ሲሆን ብቻ ነው የስር ፍቤት ውሣኔ ከተከራካሪ ወገኖች የቀረቡለትን ሁሉንም የክርክር ነጥቦች መሰረት ያላደረገ ቢሆንም በውጤት ደረጃ ጠቃሚ ሁኖ ከተገኘ ለውሣኔው መሰረት ይሆን ነበር የሚባል ምክንያት ብቻ በመያዝ ይግባኝ ሊል ይገባል ማለት የይግባኝ ሥርአትን መሰረታዊ ዓላማና መመዘኛውን እንዲሁም የፍትሐብሔር ሕግ ሥነ ሥርአትን ዓላማ ያገናዘበ አይሆንም በመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የመከራከሪያ ነጥቡን ያቀረበ እአና ከመከራከሪያ ነጥቦቹ መካከል በአንዱም እንኳ ቢሆን በውሣኔው ውጤት ተጠቃሚ የሆነ ወገን በስር ፍቤት ለውሣኔው መሰረት ባልሆነው መከራከሪያ ነጥብ ብቻ ቀጥታ ወይም መስቀለኛ ይግባኝ ሣያቀርብ መከራከሪያ ነጥቡን በበላይ ፍቤት በመልሱ እስከአቀረበ ድረስ ተቀባይነት አያገኝም የሚባልበት የህግ ምክንያት የለም ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስም አመልካች ቤቱ የውርስ ንብረት አይደለምየግሌ ነው የሚል ክርክር ክርክሩን በመጀመሪያ ደረጃ ለተመለከተው የወረዳው ፍርድ ቤት አቅርበው ተቀባይነት አላገኙም በዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ የጠየቁት የአሁኑ ተጠሪ ሁነው አመልካች ቤቱ የግል ተብሎ መወሰን ሲገባ መታለፉ ያለግባብ ነው በማለት ቀጥተኛ ይግባኝ ወይም ቀጥተኛ ያልሆነ ይግባኝ አላቀረቡምእንዲህ ሳያደርጉ ቤቱ የግሌ ነው በማለት በይግባኝ መልሳቸው ላይ ክርክር ማቅረባቸው ተቀባይነት የሚያገኙበት አግባብ የለምምክንያቱም ከመሰረቱ በወረዳው ፍርድ ቤት በተሰጠው ውሳኔ ተጠቃሚ የነበሩ ስለመሆኑ ውሳኔው አያሳይምስለሆነም ተጠሪ በዚህ ረገድ ያቀረቡትን ተቃውሞ በመቀበል አመልካች ቤቱ የግሌ ሊሆን ይገባል በማለት ያቀረቡት ክርክርና የዚህ ሰበር ሰሚ አጣሪ ችሎትም በዚህ ረገድ የያዘው ጭብጥ የክርክሩን ዛደት ያላገናዘበ እና ስነ ስርዓታዊ ባለመሆነ አልተቀበልነውም ሌላው በዚህ ችሎት መታየት ያለበት ነጥብ አከራካሪው ቤት በሀራጅ እንዲሸጥ መወሰኑ የውርስ ንብረት ሊከፋፈል የሚገባበትን የክፍፍል ስርዓት ያገናዘበ መሆን ያለመሆኑ ነውበመሰረቱ የውርስ ንብረት ክፍፍል አሰራር የሚከናወንበትን መንገድ የፍትሐብሔር ሕጋችን ግልጽ ድንጋጌዎችን ይዞ እናገኛለን የውርስ ንብረት ክፍፍል አሰራር በወራሾች መካከል በሚደረግ ስምምነት ወራሾች ያልተስማሙ እንደሆነ ከእነርሱ መካከል አንዱ ተግቶ ያሰናዳው የክፍያ ሐሳብ እንዲፀድቅ ለዳኞች ቀርቦ በሚጸድቀው አግባብ ሊከናወን እንደሚችል የፍብሕቁጥር ድንጋጌ ይዘት ያሣያል ሕጉ የመከፋፈሉ አፈፃፀም ደንብንም በቁጥር አስቀምጧልበዚህ ድንጋጌ መሠረት ክፍያው የሚፈፀመው ሟቹ በፃፈው የኑዛዜ ቃል አንደሆነ ስለክፍያው አፈፃፀም የተፃፈ ነዛዜ ቃል ከሌለ ደግሞ በሕጉ በተዘረጋ ስርዓት መሰረት መደረግ እንዳለበት ያሣያል የክፍፍሉ ደንብ በሕጉ የሚከናወንበትን አግባብ የሚደነግጉት ድንጋጌዎች በቁጥር እና ተከታዮቹ ድንጋጌዎች ስር ተዘርዝረው ይገኛሉ ከአነዚህ ድንጋጌዎች መካከል አንዱ ቁጥር ሲሆን ይህ ድንጋጌ የውርስ ንብረት የሚከፋፈልበትን መርህ የሚያስቀምጥ ሲሆን ዝርዝር ይዘቱ ሲታይም ክፍያው በመሰረቱ የሚደረገው እያንዳንዱ ወራሽ ከውርሱ ውስጥ ንብረት እየተሰጠው በአይነት ስለመሆኑና በአይነት የተመደቡት ድርሻዎች ትክክል ያልሆኑ እንደሆነ ተጨማሪ ገንዘብ በመስጠት እንደሚስተካከሉ የሚገልጽ ነው የድርሻዎቹን አመዳደብ ስርዓትም በተቻለ መጠን ለአያንዳንዱ ወራሽ በሚሰጠው የጎላ ጠቀሜታ ምርኩዝ ተደርጎ ሊከናወን አንደሚገባ በፍብሕቁጥር ድንጋጌ ስር በግልጽ ሰፍሯልስለውርስ ንብረት ክፍፍል የሚደነግጉት ድንጋጌዎች አጠቃላይ ይዘትና መንፈስ ሲታይ ክፍፍሉ በዓይነት እንዲሆን ማድረግ ቀዳሚ የክፍፍል ሥርዓት መሆኑን ያስገነዝባሉ በመሆኑም በጨረታ የውርስ ንብረት በመሸጥ ወራሾች እንዲከፋፈሉ የሚደረገው ሕጉ በአስገዳጅነት ያስቀመጠው በአይነት የማከፋፈል መንገድ የማይቻል መሆኑና በሕጉ በልዩ ሁኔታ የተቀመጡት ሁኔታዎች መኖራቸው ሲረጋገጥ ነውየውርስ ንብረት ወራሾች በአይነት እንዲከፋፈሉ ማድረግ ቅድሚያ የሚፈጸም የክፍፍል ስርዓት ስለመሆነ ሕጉ ከአስቀመጠ ደግሞ ከወራሾቹ አንዱ ወይም ሌላው ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ንብረቱ በጨረታ አንዲሸጥ በመፈለጉ ብቻ ንብረቱ በጨረታ እንዲሸጥ ሊደረግ አይገባምሕጉ ለውርስ ንብረት ክፍፍል በአይነት የመከፋፈል ስርዓት በቅድሚያ እንዲከናወን ወይም መርህ ሁኖ እንዲቀመጥ የፈለገውም ሕብረተሰቡ ለውርስ ንብረት የሚሰጠውን የተለየ ቦታ ግምት ውስጥ አስገብቶ ነው ተብሎ ይታሰባል የውርስ ንብረት በሐራጅ የመሸጥ ስርዓት ተግባራዊ የሚሆንበትን አግባብ ሕጉ በቁጥር ድንጋጌ ከአስቀመጠው ይዘትና መንፈስ የምንገነዘበው ጉዳይ ነው በዚህ ድንጋጌ መሰረት የውርስ ሀብት ውስጥ ከፍ ያለ ጉዳት ሳይደርስባቸው ሊከፈሉ የማይችሉ ንብረቶች ያሉ እንደሆነና ከወራሾቹ መካከል ይህን የማይከፈል ሀብት ሊወስድ የሚገባው የትኛው እንደሆነ በስምምነት ለመወሰን ያልቻሉ ከሆነ ስለመሆኑ ድንጋጌው ያሳያል የዚህ ድንጋጌ ቀጣይ ስለመሆኑ የሚያስገነዝበው ቁጥር ድንጋጌ ሲታይም ከወራሾቹ መካከል አንደኛው ጥያቄ ባቀረበ ጊዜ ሽያጩ በወራሾች መካከል በሐራጅ ሊደረግ እንደሚገባ በወራሾች መካከል ስምምነት ከታጣም በሐራጅ ጨረታ ውስጥ ባዕድ ሰዎች አንዲገቡ ሊደረግ እንደሚገባ እንደ የቅደም ተከተላቸው በንዑስ ቁጥር አንድና በንዑስ ቁጥር ሁለት ድንጋጌዎች ስር አስቀምጧል ከላይ የተጠቀሱትን ድንጋጌዎች ጠቅለል አድርገን ስንመለከት የውርስ ንብረት ክፍፍል ስርዓት በሕጉ የተመለከቱትን መንገዶች በመጠበቅ ሊከናወን ሊገባ ስለመሆኑና በሕጉ የተመለከቱትን ሁኔታዎች ካላጋጠሙ በስተቀር ንብረቱ ከወራሾቹ እጅ በቀላሉ እንዲወጣ የማይደረግ መሆኑን ነው ስለሆነም የውርስ ሀብት በጨረታ አንዲሸጥ ሊደረግ የሚገባው በፍሕቁጥር ድንጋጌዎች ስር የተመለከቱት ሕጋዊ ምክንያቶች ሲናሩ ነው ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስም የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የበላይ ፍርድ ቤቶች የውርስ ንብረት የሆነውን ቤት በጨረታ እንዲሸጥ የወሰኑት ከላይ የተመለከቱትን የውርስ ሕግ ድንጋጌዎችን ተከትለው ያለመሆኑንየወረዳው ፍርድ ቤትም ተጠሪ ድርሻቸውን እንዲያገኙ ያደረገው የገበያ ዋጋን መሰረት ባደረገ መልኩ ያለመሆኑን ከውሳኔዎቹ ይዘት ተገንዝበናል ስለሆነም ሁሉም የበታች ፍርድ ቤቶች የውርስ ንብረት ክፍፍሉን በተመለከተ የሰጡት ውሳኔ ተቀባይነት የሚሰጠው ሁኖ አልተገኘም ክፍፍሉ ሊከተለው የሚገባውን ስርዓት ስንመለከተውም ተጠሪ ቤቱ በአይነት ሊካፈል የሚችል መሆኑን ጠቅሰው የክፍፍሉ ስርዓትም በውርስ ድንጋጌዎች መሰረት እንዲከናወን ዳኝነት ያለመጠየቃቸውን ከክርክሩ ተገንዝበናል አመልካች ደግሞ ቤቱን እንዲያስቀሩ በወረዳው ፍርድ ቤትም ተወስኖላቸው የነበረ ሲሆን ቤቱ በጨረታ ሊሸጥ ይገባል ተብሎ ከተሰጠው ውሳኔም ስርዓቱም ጠብቀው በመከራከር ላይ የሚገኙ መሆኑንና የጠየቁት ከፍተኛው ዳኝነትም ቤቱ የግሌ ሊባል ይገባል የሚል መሆኑን ግንዛቤ ውስጥ አስገብተናል በመሆኑም ቤቱ በሐራጅ ተሸጦ ወራሾች ድርሻቸውን አንዲከፋፈሉ ከማድረግ ይልቅ የቤቱን የገበያ ዋጋ መሰረት በአደረገ መልኩ ከአመልካች ውጪ ያሉት የሟቹ ወራሾች እንዲሰጣቸውና አመልካች ቤቱን እንዲያስቀሩ መወሰኑ በውርስ ህጉ የተመለከቱትን የውርስ ንብረት ክፍፍልን የሚገዙትን ድንጋጌዎችን ይዘት መንፈስና ዓላማ ያገናዘበ ሁኖ አግኝተናል ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ሲጠቃለልም የሟች አቶ በቀለ ባልቻ ንብረት የሆነውን አከራካሪውን ቤት ወራሾች አንዲከፋፈሉ ተብሉ መወሰኑ ተገቢ ቢሆንም የአከፋፈል ሥርዓት ግን በውርስ ሕጉ የተመለከቱትን ድንጋጌዎችን ያልተከተለ በመሆኑ ውሳኔው መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሁኖ አግኝተናል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በአዳአ ወረዳ ፍርድ ቤት በመቁጥር የካቲት ቀን ዓም ተሰጥቶ በምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሚያዝያ ቀን ዓም ተሻሸሎ በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁጥር ሰኔ ቀን ዓም በክልሉ ሰበር ሰሚ ችሉት በመቁጥር መስከረም ቀን ዓም የጸናው ውሳኔ በፍብሕቁጥር መሠረት ተሻሽሸሏል የሟች አቶ በቀለ ባልቻ ንብረት የሆነውና በቢሾፍቱ ከተማ ቀበሌ ክልል ውስጥ የሚገኘውበካርታ ቁጥር ቁጥሩ የሚታወቀው ቤት የውርስ ቤት ነው ተብሎ አመልካችንና ተጠሪን ጨምሮ ለስድስት ወራሾች አንዲከፋፈል ተብሎ መወሰኑ በአግባቡ ነው ብለናልክፍፍሉን በተመለከተ ግን የቤቱ የገበያ ዋጋ ከታወቀ በኋላ የተጠሪንም ሆነ የሌሎች ወራሾችን ድርሻ አመልካች ከፍለው ቤቱን በአይነት እንዲያስቀሩይህን ማድረግ የማይችሉ ከሆነ ግን በጨረታ ተሽጦ ሁሉም ወራሾች ድርሻ ገንዘባቸውን አኩል እንዲከፋፈሉ በማለት ወስነናል የአዳአ ወረዳ ፍርድ ቤት በዚህ ችሎት ውሳኔ እንዲያስፈጽም በማለት የውሳኔ ግልባጭ ይተላለፍለት ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ትእዛዝ ጥቅምት ቀን ዓም ተሰጥቶ የነበረው እግድ ተነስቷል ለሚመለከታቸው አካላት ይጻፍ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ብግ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የሰመቁ ግንቦት ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች አቶ ተክለ ፃዲቅ ኤካ ቀረቡ ተጠሪዎች ኛ አቶ መላኩ ፍሬው ኛ ወሮ በየነች ታደሰ የቀረበ የለም መጀፁ መረምረፇ ዖሜታፅውፇ ፍርድ ታፖታፍ ረሪራድ ጉዳዩ የስጦታ ይፍረስልኝ ጥያቄን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪዎች ባሁኑ አመልካች ላይ በወላይታ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመሰረቱት ክስ መነሻ ነውየክሱ ይዘትምተጠሪዎችና ሌሎች ልጆች የሟች ፍሬው ቦጋለ ኤካ እና የወሮ አበራሽ ዳደና ልጆች መሆናቸውና እነዚህ ወላጆቻቸው ተከታትለው ከዚህ አለም በሞት መለየታቸውን በህይወት በነበሩበት ጊዜም በሟች አቶ ፍሬው ቦጋለ ስም ቦታ ተመርተው በሶዶ ከተማ ቤት መስራታቸውን ይህንኑ ቤት የአሁኑ አመልካች ጥር ቀን ዓም በስጦታ ከሟቹ አንደአገኙና በሰነዱ ላይ የሟች ወሮ አበራሽ ደደና ፊርማ በማስመሰል ጽፈው በሶዶ ከተማ ፍትህና ጸጥታ ጽቤት በማስመዝገብ አስጸድቀው መገኘታቸውንና ይህም በባልና ሚስት የጋራ ንብረት ስጦታ መደረጉንና ተወላጆችን የነቀለ መሆኑን እንደሚያሳይና የሰጪው ተግባር ሕገወጥ መሆኑን ዘርዝረው ስጦታው እንዲፈርስ ይወሰን ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነውየአሁኑ አመልካች ለክሱ በሰጡት መልስም ክሱ በይርጋ እንደሚታገድና ስጦታውም በሕጉ አግባብ የተደረገና ስመ ፃብቱም ለስጦታ ተቀባዩ ዙሮ የሚገኝ መሆኑን ገልጸው ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል በማለት ተከራክረዋልፎጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም በአሁኑ አመልካች የቀረበውን የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ነጥብ ውድቅ አድርጎና ፍሬ ነገሩን መርምሮ ስጦታው ፈራሽ ነው በማለት ወስኗል በዚህ ውሳኔ የአሁኑ አመልካች ቅር በመሰኘት ይግባኙን ለደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ቢያቀርቡም ተቀባይነት አላገኙምየአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነውየአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም የስጦታ ውሉ በሕጉ አግባብ የተደረገና ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ስመ ሃብቱም ለስጦታ ተቀባዩ የዞረ ሁኖ እያለ የስጦታ ውሉ ፈራሽ ነው ተብሉ መወሰኑ ያላግባብ ነው የሚል ነውአቤቱታው ተመርምሮም በዚህ ችሎት እንዲታይ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪዎች ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበውም ግራ ቀኙ በፅሑፍ እንዲከራከሩ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሉትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን በሚከተለው መልኩ መርምሮታልእንደመረመረውም የዚህን ችሎት ምላሽ የሚያስፈልገው ጭብጥ በጉዳዩ ላይ በተሠጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል ለማለት ይቻላል። ወይስ የላቸውም የሚሉትን ጭብጦች ይዘን ክርክሩን እንደሚከተለው መርምረናል የመጀመሪያውን ጭብጥ በተመሰለከተ በኢፌዲሪህገ መንግስት አንቀጽ ማንኛውም ሰው የተፈጥሮም ሆነ በህግ የሰውነት መብት ያለው ድርጅት በፍርድ ቤት ሊወሰን የሚገባውን ጉዳይ ሀከ ጠቪ ለፍርድ ቤት ወይም ለሌላ በህግ የዳኝነት ስልጣን ለተሰጠው አካል የማቅረብና ውሳኔ ወይም ፍርድ የማግኘት መብት ያለው ስለመሆኑ ከመደንገጉም በተጨማሪ በፍብሥሥህቁ በቀጥታ ወይም በግልጽ ካልታገዱ በስተቀር ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የፍትሃብሔር ጉዳዮች ለመደበኛው ፍርድ ቤት የሚቀርቡ ስለመሆናቸው ተመልክቷል ሆኖም በቀጥታ ወይም በግልጽ በወጡ ወይም በሚወጡ ህጎች ከመደበኛ ፍርድ ቤቶች ውጪ በህግ የዳኝነት ሥልጣን የተሰጣቸው አካላት ተለይቶ የተሰጣቸውን ፍትዛብሔር ጉዳዮች ተቀብለው የመወሰን ሥልጣን ይኖራቸዋል በእነዚህ ድንጋጌዎች መሰረትም አንድ ጉዳይ በፍርድ ቤት ወይም በሌላ በህግ የዳኝነት ስልጣን የተሰጠው አካል ተቀብሎ አከራክሮ ውሳኔ ወይም ፍርድ ሊሰጥ የሚችለው ዳኝነት የተጠየቀበት ጉዳይ በፍርድ ቤት ሊወሰን የሚችል ሆኖ ሲገኝ ብቻ ነው ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስ አመልካች በክሳቸው የፕላን ስምምነት አንዲሰጣቸው በሚል በእጃቸው የነበረውን የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ እና የተለያዩ ሰነዶችን ዶክመንቶችን ከጸፉት አቤቱታ ጋር በማያያዝ የኛ ተጠሪ ሠራተኛ ለሆኑት ኛ ተጠሪ መስጠታቸውን ኛ ተጠሪም ካርታውን አና ሌሎች ሰነዶችን ከተቀበሉ በኋላ ለመመለስ ፈቃደኛ አለመሆናቸውን በመጥቀስ እንዲመለስላቸው ዳኝነት መጠየቃቸውን ከክሱ መገንዘብ የተቻለ ሲሆን ተጠሪዎችም ይዞታ ማረጋገጫ ካርታውን አና ሌሎች ሰነዶችን ከአመልካቿ የተቀበሉ መሆን አለመሆናቸውንከተቀበሉ ደግሞ ለመመለስ እንቢተኛ የሆኑበት ህጋዊ ምክንያት ካላቸው ማስረዳት የሚጠበቅባቸው ሲሆን ይህ ደግሞ ውሳኔ ሊያገኝ የሚችለው ለመደበኛ ፍርድ ቤት ክስ ቀርቦ እንጂ ፍርድ ቤቶቹ በሰጡት ትዕዛዝ አንዳሰፈሩት በአስተዳደር መስሪያ ቤቱ አይደለም በመሆኑም የሥር ፍርድ ቤቶች ጉዳዩ ከይዞታ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት እና ከሰነዶች ጋር የተያያዘ በመሆኑ ብቻ ተጠሪዎቹ ካርታውን እና ሠነዶቹን ወስደው ከሆነ የወሰዱበት አግባብ ህጋዊ መሆን አለመሆኑ በፍርድ ቤት ሊጣራ የሚችል ጉዳይ ሆኖ ባለበት ጉዳዩ በፍርድ ሊወሰን የሚችል አይደለም ሲሉ መደበኛ ፍርድ ቤት የሥረ ነገር ሥልጣን እንደሌለው በመቁጠር በሰጡት ትዕዛዝ ላይ ያሰፈሩት መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ያለበት ነው ሁለተኛውን ጭብጥ በተመለከተ አመልካች በክሳቸው የመሬት ይዞታውን ያገኙት በወጣው የሊዝ ጨረታ በመሳተፍ ዕጣው ደርሷቸው መሆኑን በዚሁ የመሬት ይዞታ ላይ የሊዝ ውል መግባታቸውን የገለጹ ሲሆን ይህ ችሎትም በሰበር መቁ ሐምሌ ቀን ዓም በዋለው ችሎት በሰጠው ፍርድ የሊዝ ውሎች አስተዳደራዊ ውሎች ተብለው እንደሚወሰዱና በተሻሻለው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቻርተር አዋጅ ቁጥር አንቀጽ መ የከተማው አስተዳደር አስፈጻሚ አካላት ወይም የከተማው አስተዳደር በባለቤትነት ሥር ያሉ ተቋማት የሚገቧቸውን አስተዳደራዊ ውሎች በተመለከተ የሚነሱ ጉዳዮችን የማየት የሥረ ነገር ሥልጣን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍርድ ቤቶች ስለመሆኑ አስገዳጅ የህግ ትርጉም ሰጥቷል በመሆኑም ጉዳዩን በየደረጃው ያዩት የሥር የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አመልካች ክስ ያቀረቡበት ጉዳይ በህጉ ለመዳኘት ከተሰጣቸው የሥረ ነገር የዳኝነት ሥልጣን ውጪ ሆኖ ሳለ የሥረ ነገር የዳኝነት ሥልጣን የሌላቸው መሆኑን በመግለጽ በፍብሥሥህቁ ለ መሰረት የክስ አቤቱታው ተቀባይነት የለውም በሚል መመለስ ሲገባቸው ተቀብለው መመርመራቸው ከዚህ በላይ ከተጠቀሱት የፍብሥሥህግ ድንጋጌዎች እና ይህ ችሎት ኣሦኣኣፀሃነኣለርርጋከካ በሰበር መዝገብ ቁጥር ከሰጠው አስገዳጅ የህግ ትርጉም አንጻር ሲታይ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ቢሆንም በውጤት ደረጃ ግን ፍርድ ቤቶቹ የአመልካችን የክስ አቤቱታ ውድቅ ማድረጋቸው ተገቢ በመሆኑ ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠውን ትዕዛዝ እና የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠውን ትዕዛዝ ምክንያቱን ሳንቀበል በውጤት ደረጃ በፍብሥሥህቁ መሰረት አጽንተናል አመልካች ያቀረቡት ጉዳይ በፍርድ ቤት ቀርቦ ሊወሰን የሚችል ነው ብለናል የሥር የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አመልካች ያቀረቡትን ክስ ተቀብለው የመረመሩት የሥረ ነገር የዳኝነት ሥልጣን በሌላቸው ጉዳይ በመሆኑ ተገቢነት የሌለው ቢሆንም የክስ አቤቱታውን ውድቅ ማድረጋቸው በውጤት ደረጃ ሲታይ የሚነቀፍበት ምክንያት ያለው ሆኖ አልተገኘም ይህ ውሳኔ መብቱን የሚጠይቅ ወገን ሥልጣን ላለው ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍርድ ቤት ሊያቀርብ የሚችለውን ክስ የሚያግድ አይሆንም ብለናል የዚህን ፍርድ ቤት ወጪና ኪሳራ የግራ ቀኙ ወገኖች የየራሳቸውን ይቻሉ ትዕዛዝ መዝገቡ የተዘጋ ስለሆነ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ታተ ው ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የሰመቁ ሐምሌ ቀን ዓም ዳኞችአልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ሠልጣን አባተማም ሙስጠፋ አህመድ ተኽሊት ይመሰል አመልካች ወሪት ጦቢያው መኮንን ጠበቃ ዘውዴ ሚናስ ቀረቡ ተጠሪ አቶ እርቁ ጎዳ ጠበቃ ውቤ ጓዴ ቀረቡ አቶ የኔአየሁ ተስፋዬ ቀርበዋል መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ ፍርድ ቤት እግድ የሠጠበት የማይንቀሳቀስ ንብረት እግዱ ተጥሶ ውል ለማዋዋል ሥልጣን ባለው አካል ፊት በተደረገ ሽያጭ ውል መብት በሌላቸው ሰዎች ለሶስተኛ ወገን ንብረቱ ተላልፎ ሲገኝ ያለውን ውጤት የሚመለከት ነው የክርክሩ መነሻና ይዘትም የሚከተለው ነው የአሁኑ ኛ ተጠሪ ባሁኑ ኛ ተጠሪ ወርቅ ያልሆነውን እቃ ወርቅ ነው በማለት በተቀነባበረ የማታለል ዘዴ ብር ሰባት መቶ ሺህ ተወስዶባቸው ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት ክስ መስርተው ይህንኑ ብር ኛ ተጠሪ እንዲከፍላቸው ተወስኖላቸው ይህንኑ ገንዘብ ለማስከፈል በኮመቁጥር በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት እንደፍርዱ እንዲፈፅምላቸው የአፈጻጸም ማመልከቻ ለፍርድ ቤቱ አቅርበው አሁን ለክርክሩ መሰረት በሆነውና በአዲስ አበባ ከተማ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ክልል ውስጥ በሚገኘውና ቁጥሩ በሆነው ቤት ላይ ሐራጅ ወጥቶ አፈጻጸሙ እንዲቀጥል ባቀረቡት ማመልከቻ መሰረት ፍርድ ቤቱ አግድ ተሰጥቶበት የነበረ መሆኑን ተገንዝቦ የሐራጅ ማስታወቂያውን አውጥቶ አፈጻጸሙን በመምራት ላይ እንዳለ የአሁኗ አመልካች ቤቱን ሐምሌ ቀን ዓም በተደረገ የሽያጭ ውል ከእአግድ ትዕዛዙ በፊት የገዛሁት ነው በማለት በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ሐራጁን ለማስቆም የተቃውሞ አቤቱታ አቅርበዋል የስር ፍርድ ቤትም በዚህ መልኩ በቀረበው የአመልካች አቤቱታ ላይ ተጠሪዎች መልስ እንዲሰጡበት አድርጓል የአሁኑ ኛ ተጠሪ በሰጡት መልስምየተቃውሞ ምክንያትና ለአፈጻጸሙ መሰረት የሆነው በጉለሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ክልል ውስጥ የሚገኘው ቁጥሩ የሆነውን መኖሪያ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ቤት የአሁኑ ኛ ተጠሪ ባለቤት የሆኑት ወሮ ማስተዋል መኮንን ከአቶ ፍቅረስላሴ አየለ የገዙትና ስመ ሀብቱንም ለማዞር እንቅስቃሴ ላይ የነበሩና ኛ ተጠሪም ቤቱ የባለቤታቸው መሆኑን በፍርድ ቤት ችሎት ፊት ገልጸው እግድ የተሰጠበትና ለሚመለከታቸው አካላትም አግዱ የተላለፈ ሁኖ እያለ የወሮ ማስተዋል መኮንን እህት የሆኑት የአሁኗ አመልካች ቤቱን ገዝቻአለሁ በማለት ጥያቄ ማቅረባቸው አፈጻፀሙን ለማሰናከል ነው በሚል የአመልካችን አቤቱታ ተቃውመዋልኛ ተጠሪ አከራካሪውን ቤት ከእነ አቶ ፍቅረስላሴ አየለ ባገኙት ውክልና መሰረት ለአሁኗ አመልካች በውልና ማስረጃ የሸጡ መሆናቸውን ስለማመናቸው የክርክሩ ሂደት ያሳያል ጉዳዩ በዚህ መልክ የቀረበለት የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤትም አመልካች ቤቱን ገዛሁ የሚሉት በቤቱ ላይ በሽያጭ ምክንያት መብት ቀሪ የሆነባቸው ሰዎች ውክልና ለአሁኑ ኛ ተጠሪ ሰጥተው በመሆኑና ይህ ደግሞ ሕጋዊ ጥበቃ የማይደረግለትና ጥያቄው በአጠቃላይ ከቅን ልቦና ውጪ የቀረበ መሆኑን ፍርድ ቤቱ ተገንዝቧል በሚል ምክንያት የሀራጅ መቃወሚያ አቤቱታውን ውድቅ አድርጎ ቤቱ ለኛ ተጠሪ አዳ ማስፈጸሚያነት ሊሆን ይገባል በማለት ውሳኔ ሰጥቷልበዚህ ውሳኔ አመልካች ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርበውም ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን መርምሮ የአመልካች መቃወሚያ የቤተሰቦቻቸውን ጥቅም ለመከላከል የቀረበ እንጂ ሕጋዊ ገዥ ሁነው በቤቱ ላይ ያቋቋሙትን መብት ለመከላከል የቀረበ አይደለም በሚል ምክንያት የስር ፍርድ ቤትን ውሳኔ አጽንቶታልየአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው አመልካች ሐምሌ ቀን ዓም በተፃፈ አራት ገጽ የሰበር አቤቱታ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩፁለክርክሩ ምክንያት የሆነውን ቤት አመልካች ኛ ተጠሪ እግዱ አንዲነሳ በመቁጥር በሆነው ተሰማምተው እግዱ በተነሳበት ሁኔታ እና በሕግ አግባብ የገዙት መሆኑ ተረጋግጦ እያለ በማስረጃ ባልተደገፈ ምክንያትና ከዳኝነት አካሄድ ውጪ ተቃውሞው የቤተሰብን ጥቅም ለመከላከል የቀረበ ነው ተብሎ በግምት ተቀባይነት ማጣቱ ያላግባብ ነው የሚል ነውአቤቱታው ተመርምሮም በዚህ ችሎት አንዲታይ በመደረጉ ተጠሪዎች ቀርበው ግራ ቀኙ በፅሑፍ እንዲከራከሩ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታ መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን በሚከተለው መልኩ መርምሮታልአንደመረመረውም በጉዳዩ ላይ በተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈፅሟል ለማለት ይቻላል። ይህም ሁለት እርከን ለመቀነስ የሚያስችል ነውስለሆነም ነባነትን በሚያሳጣ ቅጣት እርከን ስድስት ሥር እና ገንዘብ መቀጮን በሚያስቀምጠው እርከን ሁለት ሥር የሚወድቅ ነው በመሆኑም በዚህ ወንጀል ውስጥ በተሰጠው አርከን ሁለት ሥር የሚወድቅ ነው በመሆኑም በዚህ ሬንጅ ውስጥ በተሰጠው ፍቅደ ሥልጣን መሠረት አመልካች በአንድ ዓመት እስራትና በብር ሁለት ሺህ ብር መቀጮ ሊቀጣ ይገባል በማለት የበታች ፍርድ ቤቶች የሰጡትን የጥፋተኝነት ውሳኔ በማፅናት የቅጣት ውሳኔውን በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ስርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ ለመሠረት በማሻሻል ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር እና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ችሎት በመዝገብ ቁጥር የሰጠው የጥፋተኛነት ውሳኔ በማፅናት የቅጣት ውሳኔውን በወመሥሥህግ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ ለ መሰረት አሻሽለናል አመልካች በዚህ ጉዳይ እጁ ከተያዘችበት ቀን ጀምሮ በሚታሰብ በአንድ ዓመት እስራትና በብር ሁለት ሺህ ብር መቀጮ እንዲቀጣ ውሳኔ ሰጥተናል በቢህ ሰበር ችሎት የቅጣት ውሳኔው የተሻሻለ መሆኑን አውቆ ተከታትሎ እንዲያስፈፅም ለክፍሉ ማረሚያ ቤት ይፃፍ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የባ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ አልማው ወሌ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች ረዳት ሳጂን አህመድ ለገሰ ጠበቃ አድምጠው በለጠ ቀረቡ ተጠሪ የፌዴራል ዐቃቤ ሕግ ዐህግ መኩሪያ አለሙ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የወንጀል ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪ ባሁኑ አመልካች ላይ በመሰረተው ክስ መነሻ ነው ክሱም በስር ፍርድ ቤት በስድስት ምድብ ተከፍሉ የቀረበ ሆኖ አመልካች ጥፋተኛ የተባለው በአምስት ክሶች ነው አመልካች ጥፋተኛ የተባለባቸው ክሶችም አንደሚከተለው በአጭሩ የተገለጹ ናቸው የኛው ክስ አመልካች በ ዓም የወጣውን በኢፌዲሪፐብሊክ ወንጀል ሕግ አንቀጽ አና ስር የተመለከተውን በመተላለፍ ኢትዮጵያዊያን ዜጎችን ወደ ውጪ ለመላክ የሚያስችል ምንም አይነት ሕጋዊ ፈቃድ ሳይኖረው በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ክልል ልዩ ቦታው ቂርቆስ ቴሌ አካባቢ ሚያዝያ ቀን ዓም የግል ተበዳይ ራቂያ አደም የተባለችውን ከሰሜን ጎንደር ወደ አዲስ አበባ እንድትመጣ በማድረግ አመልካች በተከራየው ቤት ውስጥ ለሁለት ሳምንታት እንድትቀመጥ በማድረግ ወደ አረብ አገር አልክሻለሁ ብሎ ህክምና እንድትወስድ ከተደረገ በኋላ ከአመልካች ጋር በስር ፍርድ ቤት ተከሶ የነበረው ኛ ተከሳሽ የሕክምና ውጤቷን ፖስፖርትና የአሻራ ውጤት በመውሰድ ይኹው ተከሳሽ ቪዛውና የአየር ቲኬት በማምጣት ለመሄድ የሚያስፈልገውን ገንዘብ ብር ለአሁኑ አመልካች ሰጥታ ለመሄድ በመዘጋጀት ላይ ሳለች ሚያዚያ ቀን ዓም በደረሰ ጥቆማ ሳትሄድ የቀረች በመሆኗ ተከሳሾች ወንጀል ለማድረግ ጀምረው የወንጀሉ ድርጊት እስከ መጨረሻው ለመከታተል ያልቻሉ በመሆናቸውና በሕገ ወጥ መንገድ ኢትዮኢሲያዊን ለስራ ወደ ውጪ አገር መላክ ሙከራ ወንጀል ተከሰዋል የሚል ነው ኛው ክስ ደግሞ አመልካቹ የወንጀል ሕግ አንቀጽ እና ስር የተመለከተውን በመተላለፍ ኢትዮጵያዊያንን ወደ ውጪ አገር የመላክ ሕጋዊ ፈቃድ ሳይኖረው በኛው ክስ በተጠቀሰው ቦታ ቀኑ በውል ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ባልታወቀበት መጋቢት ወር ዓም ከቀነ አካባቢ የግል ተበዳይ ናስራ መሐመድ ከትግራይ ክልል በማምጣት ወደ ውጪ አገር ለመሄድ እንደምትፈልግ ስትገልጽለት እኔ አልክሻለሁ በማለት በተከራየበት ቤት ውስጥ አንድ ወር ከአንድ ሳምንት አስቀምጧት የሜዲካል ውጤቷን ወስዶ ወደ ኦማን ነው የምትሄጂው ሲላት ወደዚያ አልሄድም ስትለዉ ቪዛው ለኦማን ነው የተሰራው በማለት የከለከላት እና ወደ ኦማን ለመሄድ በዝግጅት ላይ እንዳለች የአየር ትኬት ሲመጣ ብር እስከ እንድትከፈል በመግለጽ በመጠባበቅ ላይ እንዳለች በደረሰው ጥቆማ መሠረት ወንጀሉ ፍጻሜ ሳያገኝ የቀረ በመሆኑ አመልካቹ በፈጸመው በሕገ ወጥ መንገድ የኢትዮጵያዊያንን ለስራ ወደ ውጪ አገር መላክ ሙከራ ወንጀል ፈጽሟል የሚል ነው ሌላው አመልካች ጥፋተኛ የተባለበት ኛ ክስ ሲሆን የክሱ ይዘት ሲታይም በኛው ክስ በተጠቀሰው ቦታ መጋቢት ቀን ዓም የግል ተበዳይ እሸቱ ቱፋን ከሳውዲ አረቢያ ወደ ኢትዮጵያ በምትገባበት ወቅት አመልካቹ ወደ ተከራየበት ቤት በመውሰድና ከዚያም ወደ ሆስፒታል በመውሰድ እንድትመረመር ካደረገ በላ ኩዌት ላከኝ ስትለው ሕክምና ያደረግሽው ለሳውዲ አረቢያ ስለሆነ ኦማን ነው የምልክሽ በማለት ፖስፖርት እና ሜዲካል ውጤቱን ከተቀበላት በኋላ ሞገስ ለተባለው ግለሰብ በመስጠት ይህ ግለሰብም ከዚያው ስለመጣ ውል እንዋዋል ብሏት ውል ለመዋዋል ለመሄድ በዝግጅት ላይ ሳለ ወንጀሉ ፍጻሜ ሳያገኝ የተቋረጠ መሆኑን ጠቅሶ አመልካቹ በወንጀል ሕጉ አንቀጽ ስር የተመለከተውን ድንጋጌ ተላልፏል የሚል ነው ሌላው አመልካች ተከሶ ጥፋተኛ የተባለበት ክስ ደግሞ በኛ ምድብ የተጠቀሰው ሲሆን ይዘቱም አመልካቹ የወንጀል ሕጉን አንቀጽ አና ድንጋጌዎች በመተላለፍ በአንደኛው ክስ በተጠቀሰው ቦታ ሚያዝያ ቀን ዓም የግል ተበዳይ ሕይወት ተስፋን ከሰሜን ጎንደር ወደ አዲስ አበባ እንድትመጣ በማድረግ ወደ ውጪ ለስራ እልክልሻለሁ በማለት የአሻራና የህክምና ምርመራ እንድታደርግ አድርጎ የአሻራ ውጤትየህክምና ውጤት እንዲሁም ፖስፖርት በመቀበል ወደ ውጪ እልክሻለሁ ስትሄጂ ብር ትከፍያለሽ በማለት ለመፄድ በመጠባበቅ ላይ ሳለች ለፖሊስ በደረሰው ጥቆማ መሠረት ወንጀሉ ፍጻሜ ሳያገኝ የቀረ መሆነን ተጠቅሶ አመልካቹ በሕገ ወጥ መንገድ ኢትዮጵያዊያን ወደ ውጪ አገር የመላክ ሙከራ ወንጀል መፈፀሙን የሚገልጽ ነው ሌላው ክስ በምድብ ስር የተጠቀሰው ሆኖ አመልካቹ የወንጀል ህጉን አንቀጽ እና የተመለከተውን በመተላለፍ በኛው ክስ በተጠቀሰው ቦታ ሚያዝያ ቀን ዓም የግል ተበዳይ ሐጅራ ኡስማንን ከመተማ ከተማ ስትደውል ቪዛው መጥቶልሻል ነይ በማለት እንድትመጣ ካደረገ በኋላ ወደ ተከራየበት ቤት በመውሰድ ያለቀልሽ በመሆኑ ብር ትከፍያለሽ በማለት ክፍያውን ለመክፈል በመስማማት ለመሄድ በዝግጅት ላይ ሳለች ለፖሊስ በደረሰው ጥቆማ ወንጀሉ ፍጻሜ ሳያገኝ የቀረ መሆኑ ተዘርዝሮ አመልካቹ በሕገ ወጥ መንገድ ኢትዮጵያዊያንን ወደ ውጪ አገር የመላክ ሙከራ ወንጀል መፈፀሙን የሚያሳይ ነው የአሁኑ አመልካችም ክሶቹን ክዶ በመከራከሩ አቃቤ ሕግ አሉኝ ያላቸውን የሰውና የሰነድ ማስረጃዎችን አቅርቦ አሰምቷል ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ከዚህም በኋላ አመልካች በዓቃቤ ሕግ ማስረጃ ወንጀሉን መፈፀሙ መረጋገጡን ፍርድ ቤቱ ገልጾ አመልካች እንዲከላከል መብቱን ጠብቆለት አመልካችም የመከላከያ ማስረጃዎችን አቅርቦ አሰምቷል ፍርድ ቤቱም ጉዳዩን መርምሮ አመልካች ያስያዘው ጭብጥ እና የመከላከያ ማስረጃዎቹ አሰምቷል ፍርድ ቤቱም ጉዳዩን መርምሮ አመልካች ያስያዘው ጭብጥ እና የመከላከያ ማስረጃዎቹ እርስ በርሳቸው የሚጣረሱ ናቸው በማለት የመከላከያ ማስረጃዎችን ክብደት ሳይሰጥ አልፎ አመልካችን በአምስቱ ክሶች ጥፋተኛ አድርጓልቅጣቱን በተመለከተም የግራ ቀኙን የቅጣት አስተያየት ተቀብሎ ከቅጣት አወሳሰን መመሪያ ጋር በማገናዘብ በእያንዳንዱ ክስ ተገቢ ነው ያለውን የአስራት እና የገንዘብ መቀጮ ከአስቀመጠ በላ በድምሩ ደግሞ ፃያ አምስት አመት ፅኑ እስራት እና ብር መምጣቱን ይህ የእስራት ቅጣት በእርከን የገንዘብ መቀጮ ደግሞ በአርከን የሚመደብ ሆኖ ወንጀሉ ተደራራቢ በመሆኑ ምክንያትም አንድ እርከን ከፍ እንደሚል ተቀብሎና በዚህም ስሌት መሠረት የእስራት ቅጣቱ በአርከን የገንዘብ መቀጮ ደግሞ በእርከን ስር እንደሚወድቅ ደምድሟል ከዚህ በኋላ ደግሞ አመልካች ሪከርድ የሌለበትየቤተሰብ አስተዳዳሪ መሆነ በቅጣት ማቅለያነት ይዞ አያንዳንዳቸው ምክንያቶች ሁለት ሁለት እርከን እንደሚያስቀንሱለት እንዲሁም ወንጀሉ ሙከራ መሆኑም ሁለት እርከን እንደሚያስቀንስ ገልጾና በአጠቃላይ በስድስት እርከን መቀነስ ያለበት መሆኑን ደምድሞ የእስራት ቅጣቱን በእርከን ስር ባለው ፍቅደ ስልጣን ውስጥ በአስራ ሶስት አመት ጽኑ አስራት እንዲቀጣ የገንዘብ መቀጮ ደግሞ ብር ሊሆን ይገባል በማለት ወስኗል በዚህ ውሳኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኙን ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ቢያቀርብም በወመሥሥሕቁጥር ጎመሠረት ተሰርዚል የአሁነ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም ድርጊቱ ስለመፈፀሙም በአግባቡ አልተረጋገጠም በአንድ የወንጀል ማድረግ ሐሣብ በተመሳሳይ ጊዜና ቦታ ለተፈፀመ ድርጊት ስድስት ክሶች ቀርበው በአምስቱ ጥፋተኛ ተብሎ ለእያንዳንዱ ክስ ቅጣት ተጥሎ መደመሩ ከወንጀል ሕጉ አንቀጽ ሀእና ሐድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ ውጪ ነው በማለት መከራከሩን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎለት ቀርቦ ግራ ቀኙ በፅሑፍ እንዲከራከሩ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታ መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምረናል እንደመረመርነውም የዚህን ችሎት ምላሽ እንዲያገኝ ተብሎ በጭብጥነት የተያዘው ነጥብ ክሱ በግል ተበዳዮች ቁጥር መቅረቡንና ቅጣቱ በተደራራቢ ወንጀሎች አንጻር ታይቶ ከብዶ የመወሰኑን አግባብነት የሚመለከት በመሆኑ ከዚሁ ከተያዘው ጭብጥ አንጻር በሚከተለው መልኩ ተመልክተናል ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ከክርክሩ ሄደት መገንዘብ የተቻለው አመልካች የተከሰሰው በአንድ መዝገብ ሆኖ ክሶቹ በስድስት ምድብ የተከፈሉ መሆኑንና የተጠቀሰበት የሕግ ድንጋጌም የወንጀል ሕጉ አንቀጽ ሀ እና በሆኖ የክሱ ዝርዝር ይዘቱም ባጭሩ ሲታይ አመልካች ምንም ሕጋዊ የሆነ ፈቃድ ሳይኖረው የግል ተበዳዮችን ከተለያዩ ቦታዎች በማምጣት ወደ ውጪ አገር እልካችለሁ ስራም አስቀጥራችኋለሁ በሚል ወደ አዲስ አበባ እንዲመጡና ከተከራየበት ቤት እንዲቆዩ በማድረግ የተለያየ መጠን ያለውን ገንዘብ ለመቀበል ጠይቆ ወደ ውጪ ለመላክ በዝግጅት ላይ አያለ በፖሊስ የተያዘ መሆኑን ነው አመልካች ክሱን የካደ ሲሆን ዓቃቤ ሕግ አሉኝ ባላቸው የሰውና የሰነድ ማስረጃዎች አመልካች የወንጀል ድርጊቱን መፈፀሙን ማስረዳቱን የስር ፍርድ ቤቶች አረጋግጠዋል አመልካች በዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት አጥብቆ የሚከራከረው በአንድ የወንጀል ሐሳብ በተመሳሳይ ጊዜና ቦታ ለተፈፀመ ድርጊት በተለያዩ ክሶች ልጠየቅ አይገባም በማለት ነው በእርግጥ አመልካች በተመሳሳይ ጊዜና ቦታ በርካታ ሰዎችን ጭኖ ወደ ውጪ አገር እልካችኋለሁ በማለት ማጓጓዝ ላይ እንዳለ መያዙን የክርክሩ ሂደት ያረጋግጣል በመሠረቱ የተደራራቢ ወንጀሎች ትርጉም በወንጀል ሕጉ አንቀጽ ሀአና ለነስር የተቀመጠ ሲሆን የዚሁ አንቀጽ ፊደል ሐድንጋጌ ሙሉ ይዘት ሲታይም አንድ ሰው በአንድ አይነት የወንጀል ሀሳብ ወይም ቸልተኝነት የፈጸመው ወንጀል አንድን የሕግ ድንጋጌ ብቻ የሚጥስ ቢሆንም አንድ አይነት ጉዳት ያስከተለው ቁጥራቸው ከአንድ በላይ በሆኑ ሰዎች መብት ወይም ጥቅም ላይ ሲሆን እንደተደራራቢ ወንጀሎች ሊቆጠር የሚገባ መሆኑን ያስገነዝባል ሕግ አውጪው ይህንኑ ድንጋጌ በ ዓም የወንጀል ሕግ ያስቀምጥ ከነበረው ሁኔታ በተለየ መልኩ እንዲገባ ያደረገበት ምክንያትም ነባሩ የወንጀል ሕግ በዚህ ረገድ የነበረው ይዘትና መንፈስ በሕግም ሆነ በፍትህ ረገድ ተቀባይነት ሊያገኝ አንደማይገባው በነባሩ ህግ ማብራሪያ የጻፉት ምሁራንም የሕጉን አቋም ያልደገፉት ሆኑን መሠረት አድርጎ ስለመሆኑ ከኢፌዲሪ የተሻሻለው የወንጀል ሕግ ሐተታ ዘምክንያት ሰፍሮ የምናገኘው ጉዳይ ነው ከዚህ ሕጉ ሲወጣ ከነበረው የሕግ አውጪ ሀሣብም ሆነ ከወንጀል ሕጉ አንቀጽ ሐድንጋጌ በቀላሉ መገንዘብ የሚቻለው ሕጉ ጥበቃ የሚያደርገው የእያንዳንዱን ሰው መብትና ጥቅም መሆኑን ነው ስለሆነም በአንድ የወንጀል ማድረግ ሐሳብ ተመሳሳይ ድንጋጌ ተጥሶ በበርካታ ሰዎች ላይ ተመሳሳይ የሆነ ጉዳት መድረሱ ከተረጋገጠ የድርጊቱ ፈጻሚ በተደራራቢ ወንጀሎች የሚጠየቅ ሲሆን ሕጉ በዚህ ጊዜ ግንዛቤ ውስጥ እንዲገባ ያስቀመጠው በቅጣት አወሳሰን ጊዜ በጠቅላላው ሕግ ከተቀመጠው የቅጣት አይነት ጣሪያ ያለማለፍን ስለመሆኑ ከወንጀል ሕጉ አንቀጽ ሀከድንጋጌ ይዘትና መንፈስ የምንረዳው ጉዳይ ነው የወንጀል ሕጉ አንቀጽ ሐጎድንጋጌ ትርጉምና አተገባበሩ ከላይ በተመለከተው አግባብ ስለመሆኑም ይህ ችሉት በሰመቁጥር በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ንገመሠረት በየትኛውም አርከን የሚገኝ ፍርድ ቤትን የሚያስገድድ ትርጉም ሰጥቶበታል ሲጠቃለልም ፍሬ ነገሩን ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የማጣራትና ማስረጃን የመመዘን ስልጣን ያላቸው የበታች ፍርድ ቤቶች የዓቃቤ ሕግ ማስረጃዎች አመልካች የወንጀል ድርጊቱን መፈፀሙን በበቂ ሁኔታ ያረጋገጡ መሆኑን በወመህሥሥቁጥር ስር በተቀመጠው የማስረጃ ምዘና ስርዓት መሠረት መዝነው ከአረጋገጡና አመልካች የመከላከያ ማስረጃ የሌለው መሆኑን በግልጽ ከአስታወቀ ይህንኑ ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት አመልካችን ለወንጀል ድርጊቶቹ ኃላፊ ነው ሲሉ የሰጡት ውሳኔ በጉዳዩ ላይ የቀረቡትን ማስረጃዎችን መሠረት ያደረገ መሆኑን የውሳኔ አሰጣጡ ሂደት በግልጽ የሚያሳየው ጉዳይ ሆኖ ስለአገኘነውና አመልካቹ ለአያንዳንዱ ክስ ተጠያቂ መደረጉ በአግባቡ ነው ቅጣቱን በተመለከተም ለእያንዳንዱ ክስ በተናጠል ተወስኖ በጠቅላላው ተደምሮ ከፃያ አምስት አመት ጽኑ እስራት እና ብር ተደርጎ መወሰኑ ከወንጀል ሕጉ አንቀጽ ሐሀአናሀድንጋጌመችን ይዘትና መንፈስ አንዲሁም ከላይ ከተጠቀሰው አስገዳጅ የሕግ ትርጉም አንጻር ተገቢ እንጂ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ለማለት የሚቻል ሆኖ አልተገኘም ይሁን እንጂ አመልካች የቅጣት መጠኑ ከብዶ የተወሰነ መሆኑን በቅሬታ ነጥብነት የጠቀሰ መሆኑን ስለተገነዘብን የስር ፍርድ ቤት ለአመልካች በቅጣት ማቅለያነት የያዛቸውን የሪከርድ ያለመኖርና የቤተሰብ አስተዳዳሪ የመሆኑ ምክንያቶች የሚያስቀንሱት የእርከን መጠን ሊታይ የሚገባው ሆኖ አግኝተናል በመሠረቱ እንደ ቅጣት መመሪያው መወሰን አንዲቻል በአመልካች ላይ የተሰጠው የጥፋተኝነት ውሳኔ ከግራ ቀኙ ቅጣት ማክበጃ እና ማቅለያ ምክንያቶች ጋር ተገናዝቦ ሊታይ የሚገባው ነው በዚህም መሠረት አመልካች ጥፋተኛ ከተባለበት ድንጋጌ እና ከአድራጐቱ አፈጻጸም አንጻር ሲታይ በቅጣት መመሪያው አንቀጽ መሠረት የወንጀሉ ደረጃ ዝቅተኛ ሆኖ ተደራራቢ በመሆኑ ምክንያት በአርከን ላይ የሚወድቅ ሲሆን የስር ፍቤቱ አንዳረጋገጠው የአሁን አመልካች ወንጀል ሪከርድ ያልቀረበበትና የቤተሰብ አስተዳዳሪ በመሆኑ ሁለት የቅጣት ማቅለያ ሊያዝለት ስለሚገባውና ጥፋተኛ የተባለበት ድንጋጌ ከሚያስከትለው ቅጣት ዓይነትና መጠን አኳያ በእነዚህ ሁለት የማቅለያ ምክንያቶች መሠረት በድምሩ አራት አርከን እንደሚያስቀንስ የስር ፍርድ ቤት ገልዷል ሆኖም በቅጣት አወሳሰን መመሪያው በአንቀጽ ሃአናስር እንደሰፈረው የቅጣት ዓይነትና መጠን ሬንጅ አድሜ ልክ በመሆኑ ለአንድ የቅጣት ማቅለያ መቀነስ ያለበት እርከን ሶስት ነው ይህ ስሌት ሲያዝ በሁለት የቅጣት ማቅለያዎች መቀነስ ያለበት ስድስት እርከን ሆኖ ሙከራ በመሆኑ ደግሞ ሁለት እርከን መቀነስ ያለበት በመሆነ በጠቅላላው ስምንት እርከን ሲቀነስ ከእርከን ወደ አርከን መውረድ የግድ የሚል ነው በዚህ አርከን ለፍቤቱ የተሰጠው ፍቅደ ስልጣን ደግሞ ከአስራ አንድ አመት እስከ ዓመት ከሁለት ወር እስራት ስለሆነ በዚህ መሠረት የአሁን አመልካች ለፈፀመው ጥፋት በ ዓመት በአስራ አንድ ዓመት ጽኑ እስራት ሊቀጣ የሚገባ ሆኖ ስላገኘነው የስር ፍቤቶች የጥፋተኝነት ውሳኔ እንዳለ በመቀበል በእስራት ቅጣት አጣጣል ረገድ የፈፀሙትን መሠረታዊ የህግ ስህተትን ግን አርመን የሚከተለውን ውሳኔ ሰጥተናል ፋ ኣሦኣኣፀሃነኣለርርጋከካ ውሳኔ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ነሐሴ እና ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁ ህዳር ቀን ዓም በዋለው ችሎት የጸናው ውሳኔ በወመህሥሥቁ ለ መሠረት ተሻሽሏል የአሁን አመልካች በአምስት ክሶች ጥፋተኛ ተብሎ መወሰኑ በአግባቡ ነው ብለናል ለዚህ ጥፋቱ የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ባወጣው ቅጣት አወሳሰን መመሪያ አንጻር ታይቶ ሊቀጣ የሚገባው በ ዓመት በአስራ አንድ ዓመትጽኑ እስራት አና በብር የገንዘብ መቀጮ ነው በማለት የበታች ፍርድ ቤቶችን ውሳኔ በወመሥሥሕቁጥር ለመሠረት አሻሽለን ወስነናል በተሻሻለው የቅጣት ውሳፄ መሠረት ተከታትሉ እንዲያስፈጽም ለመቤት ትዕዛዝ ይድረሰው ብለናል ይጻፍ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርር የዳኝነተ ስልጣን ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞችተገኔ ጌታነህ አልማው ወሌ ረታ ቶሉሣ አዳነ ንገሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች ግርማ አያሌው ዋልታንጉስ ቀረቡ ተጠሪ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ጽቤት ነፈጅ ቁምነገር ደጉ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የአአከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍቤት ሰበር ችሎት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት ነሐሴ ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ ሰለጠየቁ ነው ጉዳዩም የመንግስት ሠራተኞች የሰራ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩም የተጀመረው በአአከተማ አስተዳደር ሲቪል ሰርቪስ ኤጀንሲ አስተዳደር ፍቤት ነው በዚያ ደረጃ አመልካች ይግባኝ ባይ ተጠሪ ደግሞ መልስ ሰጪ በመሆን ተከራክሯል አመልካች በ ዓም በተፃፈ ለአስተዳደር ፍቤት ባቀረቡት የይግባኝ አቤቱታ አመልካች ሠራተኞችን በስርዓት መምራት አልቻለም የስራ ግዴታውን በአግባቡ አልተወጣም በሚል እና አንዲሁም ላፕቶፕ ኮምፒውተር ሣልረከብ ተረክበሃል በሚል የተጠሪ መስሪያ ቤት የዲሲፕሊን ኮሚቴ ያለምንም ማስረጃ ያለአግባብ ጥፋተኛ ካደረገኝ በኋላ ከስራ እንዲሰናበት በማለት የሰጠው ውሣኔ ስህተት ያለበት መሆኑን ጠቅሰው ውሣኔው ተሽሮ ወደ ስራ እንዲመለስ ጠይቋል ጉዳዩን የተመለከተው የአስተዳደር ፍቤቱም በበኩሉ በቀረበው ይግባኝ አቤቱታ ላይ ግራ ቀኙን አስቀርቦ እንዲከራከሩ ካደረገና እንዲሁም በመስሪያ ቤቱ ዲስፕሊን ኮሚቴ ክርክር ደረጃ ተጠሪ አሰምቶ የነበረውን ምሰክሮችም አስቀርቦ በድጋሚ ቃላቸውን ከተቀበለ በኋላ ጉዳዩን መርምሮ ማስረጃ ከመዘነ በኋላ አመልካች ፈጽመዋል ከተባሉት የዲስፕሊን ጥፋቶች ውስጥ ስለ ላፕቶፕ ኮምፒውተርን በተመለከተ አመልካች ኮምፒውተሩን ከመቤቱ ተቀብሉ አለመመለሱ በበቂ ማሰረጃ ስላልተረጋገጠ በዚህ ረገድ ለቀረበበት የዲስፕሊን ክስ ተጠያቂ ሊሆን አይገባም በማለት ከወሰነ በኋላ ሌሎች ጥፋቶችን በተመለከተ ግን ማለትም አመልካች ከሰራተኞች ጋር ያለው ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ መልካም ግንኙነት አናሣ ስለመሆኑና ከሰራተኞች ጋር ተባብሮ በስምምነት መሰራት አለመቻል በሚመለከት የቀረበበትን የዲስፕሊን ጥፋቶች መፈጸሙ በሚገባ በማስረጃ ተረጋግጦበታል የሚል ድምዳሜ ላይ መድረሱን ካሰፈረ በላ እና እነዚህን ጥፋቶች በተመለከተም በ ወር የደመወዝ ቅጣት እንዲቀጣ ሲል በተጠሪ መቤት የዲስፕሊን ኮሚቴ የተሰጠውን የሰንብት ውሣኔ በማሻሻል ወሰኗል በአሁነ ተጠሪ ቅሬታ አቅራቢነት ጉዳዩን በይግባኝ የተመለከተው የከተማ አስተዳደሩ ይግባኝ ሰሚ ፍቤት በበኩሉ ግራ ቀኙን አስቀርቦ ከሰማ በላ የአስተዳደር ፍቤቱን ውሣኔ በፍብሥሥህቁ መሠረት በማጽናት ወስኗል በሌላ በኩል አሁንም ባአሁኑ ተጠሪ ሰበር አቤቱታ አቅራቢነት ጉዳዩን የተመለከተው የከተማ አስተዳደሩ ሰበር ችሎት በበኩሉ ግራ ቀኙን አስቀርቦ እንዲከራከሩ ካደረገ በኋላ ጉዳዩን በመመርመር አመልካች ላፕቶፕ ኮምፒዩተሩን ወስዶ አለመመለሱ የተጠሪ መቤት የዲስፕሊን ኮሚቴ በሰነድና በሰው ማስረጃ በበቂ ሁኔታ አረጋግጦ እያለ የአስተዳደር ፍቤቱ ግን ይሄፄንን አላአግባብ ውድቅ በማድረግ የሰጠው ውሳኔ ማስረጃን መሰረት ያደረገ ባለመሆኑ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት መሆኑንና እንዲሁም የከተማ አስተዳደሩ ይግባኝ ሰሚ ፍቤትም ይሄንኑ ስህተት ማረም ሲኖርበት ማጽናቱ አንዲሁ መሰረታዊ የህግ ስህተት መፈፀሙን ከገለፁ በላ የአስተዳደር ፍቤቱንና የከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍቤቱን ውሳኔ በማሻሻል በተጠሪ መቤት ዲስፕሊን ኮሚቴ የተሰጠውን ውሳኔ በአብላጫ ድምጽ በማጽናት ወስኗል አሁን የቀረበው የሰበር አቤቱታም ይሄንኑ በከተማ አስተዳደሩ ሰበር ችሎት የተሰጠውን ውሳኔ በመቃወም ሲሆን መሰረታዊ ይዘቱም የስር አስተዳደር ፍቤቱ የቀረበውን ማስረጃ በመመርመር እና በመመዘን አመልካች የመቤቱን ላፕቶፕ መውሰዱ በማስረጃ በበቂ ሁኔታ አልተረጋገጠም የሚል ድምዳሜ ላይ ደርሶ የሰጠው ውሳኔ በከተማ አስተዳደሩ ሰበር ችሎት አመልካች አከራካሪውን ላፕቶፕ ወስዶ አለመመለሱ ተረጋግጦበታል በማለት የበታች ፍቤቶች ውሳኔ መቀየሩ በህግ ከተሰጠው ስልጣን ውጭ የማስረጃ ምዘናን ተግባር መሰረት በማድረግ ስለሆነና ውሳኔው ከዚህ አኳያ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት በመሆኑ ተሽሮ በአስተዳደር ፍቤቱ አና በከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍቤቱ የተሰጠው ውሳኔ ይፅናልኝ የሚል ነው አቤቱታውም በሰበር አጣሪ ችሎቱ ተመርምሮ ለሰበር ሰሚ ችሎት ቀርቦ ሊታይ ይገባል በመባሉ ተጠሪም ቀርቦ ግራ ቀኙ በፅሁፍ ተከራክሯል የጉዳዩ አመጣጥና ይዘት ባጭር ባጭሩ ከላይ የተመለከተውን የሚመስል ሲሆን እኛም በበኩላችን የከተማ አስተዳደሩ ሰበር ችሎት የአስተዳደር ፍቤቱንና የከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍቤቱን ውሳኔ የለወጠው በህግ ከተሰጠው መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበትን ውሳኔ የማረም ስልጣን ውጭ በማውጣት መሆን አለመሆኑን በጭብጥነት ይዘን ጉዳዩን በሚከተለው መልኩ መርምረናል ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ በመጀመሪያ ደረጃ የአአከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍቤት በይግባኝ አይቶ የመጨረሻ ውሳኔ በሰጠባቸው ጉዳዮች መሰረታዊ የህግ ስህተት አለበት የሚል ወገን ካለ ይሄንኑን ለከተማ አስተዳደሩ ሰበር ችሎት ማቅረብ እንደሚችልና ሰበር ችሎቱም በበኩሉ የመጨረሻ ውሳኔ ባገኙ ጉዳዮች ላይ የተፈፀመ መሰረታዊ የህግ ስህተት ካለ ይሄንኑን አይቶና መርምሮ ለማረም ስልጣን እንደተሰጠው ከተሻሻለው የአአከተማ አስተዳደር ቻርተር አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌ ይዘት የምንገነዘበው ጉዳዩ ነው በሌላ በኩል በተያዘው ጉዳይ የአስተዳደር ፍቤቱ የተጠሪ መስሪያ ቤት ዲስፕሊን ኮሚቴ ላፕቶፕ ኮምፒውተርን በሚመለከት የቀረበውን የዲስፕሊን ክስ በተመለከተ የሰጠውን የጥፋተኝነት ውሳኔ በይግባኝ ስልጣኑ ተጠቅሞ ሊለውጥ የቻለው ግራ ቀኙ በዚህ ረገድ ያቀረቡትን ክርክር መሰረት በማድረግ በዲስፕሊን ኮሚቴ ክርክር ደረጃ የምስክርነት ቃላቸውን ሰጥተው የነበሩ የተጠሪ መቤት ሰራተኞች በድጋሚ አስቀርቦ ቃላቸውን እንዲሰጡ ካደረገ በኋላ አመልካች አከራካሪውን ላፕቶፕ ስለመውሰዱ በማስረጃ ተረጋግጦበታል። የሚለውን አከራካሪ የነገር ጭብጥ በማስረጃ በድጋሚ እንዲጣራ በማድረግ እና አነዚህ የቀረቡትን ማስረጃዎችም ከተያዘው ጭብጥ አንፃር አገናዝቦ በመመርመርና በመመዘን ተገቢ ነው ያለውን ክብደት ለማስረጃሻዎቹም በመስጠትና በስተመጨረሻም አመልካቹ ላፕቶኙን ስለመውሰዱ በበቂ ማስረጃ አልተረጋገጠም የሜል የፍሬፊነገር ድምዳሜ ላይ ከደረሰ በላ ስለመሆኑ የአስተዳደር ፍቤቱ ውሳኔ ግልባጭ ያስረዳል ይህ የፍሬነገር ድምዳሜም በአአከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍቤት ተቀባይነት አግኝቷል ሆኖም የአአበባ ከተማ አሰተዳደር ሰበር ችሎት በበኩሉ ይሄንን ለክርክሩ መነሻ የሆነውን ላፕቶፕ ኮምፒውተር በአመልካች አለመወሰዱ በማስረጃ ተጣርቶና አንዲሁም ማስረጃውም ተመዝኖ የመጨረሻ ድምዳሜ ላይ የተደረሰበትን ፍሬ ነገር እንዳለ ተቀብሎ በህግ ረገድ ብቻ በስር ፍቤቶች ውሳኔ ላይ የተፈፀመ መሠረታዊ የህግ ስህተት ካለ ያንን ብቻ አይቶ ማረም ሲገባ በህግ ተወስኖ ከተሰጠው የስልጣን ገደብ ውጭ በመውጣትና የማስረጃ ምዘና ተግባር ውስጥ በመግባት አመልካች አከራካሪውን ላፕቶፕ ወስዶ አለመመለሱ በሰው እና በሰነድ ማስረጃ በበቂ ሁኔታ ተረጋግጦበታል በማለት የፍሬ ነገር ክርክርን ለማጣራትና ማስረጃን ለመመዘን በህግ ስልጣን ከተሰጠው የአስተዳደር ፍቤቱ የተለየ የፍሬ ነገር ድምዳሜ ላይ በመድረስ የስር ፍቤቶችን ውሳኔ ለውጦ በተጠሪ መስሪያ ቤት ዲሲፕሊን ኮሚቴ የተሰጠውን የስንብት ውሳኔ በአብላጫ ድምፅ በማፅናት የሰጠው ውሳኔ ከአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌ ይዘት መንፈስና አላማ አኳያ ውሳኔው መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ አግኝተነዋል በመሆኑም ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ኣሦኣኣፀሃነኣለርርጋከካ ውሳኔ የክክ ከተማ አስተዳደር ይግባኝ ሰሚ ፍቤት ሰበር ችሎት በመቁ ዐዐ በ ዓም በአብላጫ ድምፅ የሰጠው ፍርድ በናብሠሥህቁመሠረት ተሽሯል በአአከክስተዳደር ሲቪል ሰርቪስ ኤጀንሲ አስተዳደር ፍቤት በመቁ በ ዓም ተወስኖ በአአአስተዳደር ይግባኝ ሰሚ ፍቤት በመቁ በ በሰጠው ውሳኔ እንዲፀና የተደረገው ፍርድ በፍብስስህቁ መሠረት ፀንቷል ግራ ቀኙ የሰበር ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል የውሳኔ ግልባጩ ለሰር ፍቤቶች ይድረስ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለሰ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ብግ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሴ ሙሰጠፋ አህመድ አመልካች አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ማርች ፕሮጀክት ነፈጅ አላዮ አምበርብር ቀረቡ ተጠሪ ቤተልሔም ሽፈራው አሸናፊ ሀደራ ጠበቃ ግንቡ መኮንን ቀረቡ ሮማን ታደሰ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ በአመልካችና በተጠሪዎች መካከል ያለው ግንኙነት የሚገዛበትን የሕግና ዳኝነት የሚሰጠውን አካል በተመለከተ በግራ ቀኙ መካከል የተነሳውን ክርክር የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪዎች ባሁኑ አመልካችና በበሽታዎች መከላከል እና ቁጥጥር ማዕከል ላይ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው የክሳቸው ማመልከቻ ይዘትም ባጭሩፁ በአሁኑ አመልካች መስሪያ ቤቱ በተለያየ ጊዜና በተለያየ የስራ መደብ ተቀጥረው ሲሰሩ ቆይተው አመልካች የስር ኛ ተከሳሽ የነበረው የበሽታዎች መከላከልና ቁጥጥር ማዕከል የሰጠውን ውክልና በመጠቀም በአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ከተደነገገው ውጪ የስራ ቅነሳ ያደረገባቸው መሆኑን ዘርዝረው እርምጃው ሕገ ወጥ ተብሎ የተለያዩ ክፍያዎች እንዲከፍሏቸው ይወሰንላቸው ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ አመልካች ለተጠሪዎች ክስ በሰጠው መልስም አመልካች መስሪያ ቤት በአዋጅ የተቋቋመና በመንግስት በሚመደብለት አመታዊ በጀት የሚተዳደር የፌዴራል መንግስት መስሪያ ቤት ነው የፌዴራል መንግስት የአስተዳደር መስሪያ ቤቶችና ሰራተኞች የስራ ግንኙነትን በተመለከተ ደግሞ ራሱን የቻለ የሠራተኞች ሕግ እና አስተዳደር ፍርድ ቤት ያለ በመሆኑ ጉዳዩ በመደበኛ ፍርድ ቤት የሚታይበት አግባብ የለም በማለት ተከራክሯል ኛ ተከሳሽ የነበረው አካል ግን በሕጉ አግባብ ጥሪ ተደርጎለት ባለመቅረቡ ጉዳዩ በሌለበት አንዲታይ ተደርጓል ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም አመልካች መስሪያ ቤት በበጀት የሚተዳደር የመንግስት መስሪያ ቤት በመሆኑ ጉዳዩ በአዋጅ ቁጥር የሚዳኝና በመደበኛ ፍርድ ቤትም የሚታይ አይደለም በማለት መዝገቡን የዘጋው ሲሆን ተጠሪዎች በዚህ የስር ፍርድ ቤት ብይን ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን መርምሮ አመልካች በኤችአይቪ መከላከል ላይ ጥናት አድርጎ ባቀረበው የምርመራ ውጤት መሰረት በስር ኛ ተከሳሽ በነበረው አካል ፈንድ ተደርጎለት በራሱ ስራ የሚሰራ ተቋም እንጂ የአመልካች ወኪል አይደለም ስለዚህ አመልካች በመንግስት የተመደበለትን በጀት መሠረት አድርጎ መደበኛ የመማር ማስተማር ጥናትና ምርምር የሚያካሂድ አካል አይደለም አመልካች ተጠሪዎችን በመንግስት ሰራተኝነት የቀጠራቸው መሆኑን በማስረጃ አስደግፎ አላስረዳም የሚሉትን ምክንያቶችን አስፍሮ በአመልካችና በተጠሪዎች መካከል ያለው ግንኙነት በአዋጅ ቁጥር የማይሸፈንበት እንደዚሁም ክርክር የተነሳ እንደሆነ በመደበኛ ፍርድ ቤት የማይዳኝበት ምክንያት አይኖርም ሲል ደምድሞ የስር ፍርድ ቤትን ውሳኔ ሽሮ በፍሬ ጉዳዩ ላይ አከራክሮ ዳኝነት እንዲሰጥበት ጉዳዩን ለስር ፍርድ ቤት መልሶ ልኮለታል የአሁነ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንነ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር መሠረታዊ ይዘትም አመልካች የፌዴራል መንግስት መስሪያ ቤት ሆኖ ሠራተኞቹን የሚያስተዳድረው በሲቪል ሰርቪስ ህግ መሠረታዊ መርሆዎች መሠረት ስለመሆኑ በአዋጅ ቁጥር ተመልክቶ እያለ እንዲሁም ተጠሪዎች በአዋጅ ቁጥር መሠረት መብቱን ለፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር አስተዳደር ፍቤት ማቅረብ ሲገባቸው ለመደበኛ ፍርድ ቤት ማቅረባቸው ትክክል ነው ተብሎ ጉዳዩን በይግባኝ በተመለከተው በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት መወሰኑ ያላግባብ ነው በማለት ተከራክሯል አቤቱታው ተመርምሮ በሰበር ችሎቱ ሊታይ የሚገባው ነው በመባሉ ምክንያት ለተጠሪዎች ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው በሰጡት የጽሑፍ መልስ የአመልካች አቤቱታ የህግ መሠረት የለውም ተጠሪዎች የተቀጠሩት አመልካች በሚያከናውነው የፕሮጀክት ስራ በመሆኑ ጉዳዩ የሚገዛው በአዋጅ ቁጥር እንጂ በአዋጅ ቁጥር አይደለም አመልካች በኮንትራት የተቀጠሩትን የመንግስት ሰራተኞችን ጉዳይ ለመግዛት በሚመለከተው አካል የወጣ መመሪያ ጉዳዩ ሊገዛ ይገባል በማለት የሚያቀርበው ክርክርም ተጠሪዎች በመመሪያው መሠረት የተቀጠሩት መሆኑን የቅጥር ውሉ በማያመላክትበት ሁኔታ የቀረበ የክርክር ነጥብ በመሆኑ ተቀባይነት የሌለው መሆኑን ገልጸው ጉዳዩ በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር መሠረት የሚታይ ነው ተብሎ በይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት መወሰኑ ሕጉን መሠረት ያደረገ ነው ሲሉ ተከራክረዋል አመልካች በበኩሉ የሰበር አቤቱታውን በማጠናከር የመልስ መልሱን ሰጥቷል ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀ ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን በሚከተለው መልኩ መርምሮታልፎ እንደመረመረውም የዚህን ችሎት ምላሽ የሚያስፈልገው አቢይ ነጥብ የበታች ፍቤቶች ጉዳዩን ለመዳኘት ሥልጣን የሌላቸው መሆኑን አመልካች ያነሳውን መቃወሚያ ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ውድቅ አድርጎ መወሰኑ ተገቢ ነው ። የሚለው ጥያቄ በመሰረቱ በመመሪያው ላይ የተመለከቱትን ዝርዝር መስፈርቶች መሰረት አድርጎ ምላሽ የሚያገኝ የመመሪያ አፈጻጸም ጉዳይ ከሚሆን ውጪ ከሁከት ድርጊት ጋር ግንኙነት ያለው ጉዳይ አይደለም መመሪያውን መሰረት አድርጎ የሚነሳ የንግድ ቤት የተከራይነት መብት ጥያቄ ከከተማው አስተዳደር አስፈጻሚ አካላት የመቆጣጠር ስልጣን እአና ተግባር ጋር አንዲሁም የከተማው አስተዳደር ከሚያስተዳድራቸው የመንግስት ቤቶች ጋር የተያያዘ እስከሆነ እና የከተማው አስተዳደር አካልም በተከሳሽነት የተሰየመ እስከሆነ ድረስ ደግሞ የዚህ ዓይነት ጉዳዮችን ተቀብሎ የማስተናገድ የስረ ነገር ስልጣን የከተማው ፍርድ ቤቶች ስለመሆኑ በአዋጅ ቁጥር በተሻሻለው የአዲስ አበባ ከተማ ቻርተር በአንቀጽ ለ እና ረ ስር በግልጽ የተመለከተ በመሆኑ የዚህ ዓይነቱ ክስ የሁከት ስም ተሰጥቶት በመቅረቡ ብቻ በፌዴራል ፍርድ ቤቶች የስረ ነገር ስልጣን ስር ሊወድቅ የሚችልበት የህግ አግባብ አይኖርምአመልካች ጠቅሰው የሚከራከሩበት በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት በመዝገብ ቁጥር አስገዳጅ የህግ ትርጉም የተሰጠበት ጉዳይም ከመመሪያ ቁጥር አፈጻጸም ጋር ግንኙነት ያለው ባለመሆኑ በዚህ መዝገብ ለተያዘው ክርክር ተፈጻሚነት ያለው ነው ለማለት የሚቻል ሆኖ አልተገኘም በመሆኑም ክስ የቀረበበት ጉዳይ የሚወድቀው በፌዴራል ፍርድ ቤቶች ሳይሆን በአዲስ አበባ ከተማ ፍርድ ቤቶች የስረ ነገር ስልጣን ስር ነው በማለት የተሰጠው የውሳኔ ክፍል መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ነው ለማለት የሚቻል ሆኖ አልተገኘም ሁለተኛውን ነጥብ በተመለከተ የአመልካች ዋነኛው የዳኝነት ጥያቄ አላግባብ የተወሰደብኝ የንግድ ቤቱ የተከራይነት መብት ሊመለስልኝ ይገባል የሚል ሲሆን ከኛ እስከ ኛ የተመለከቱት ተጠሪዎች በሱቁ ውስጥ ያሉትን ንብረቶች ያስረክቡኝ በሚል የቀረበው ጥያቄ ዋናውን ጥያቄ ተከትሎ የቀረበ ተጨማሪ የዳኝነት ጥያቄ ነውይህ ተጨማሪ የዳኝነት ጥያቄ በመሰረቱ የሚወድቀው በፌዴራል ፍርድ ቤቶች የስረ ነገር ስልጣን ስር ነውይሁን እንጂ የዳኝነት ጥያቄው የቀረበው ብቻውን ወይም ራሱን ችሎ ሳይሆን ዋነኛውን የዳኝነት ጥያቄ ተከትሎ ነውየዚህ ዓይነት ጉዳዮችን በተመለከተ በአንድ ክስ ውስጥ ብዙ አቤቱታዎች ቀርበው ከነዚሁ በከፊል ዋናውን ክስ የሚመለከቱ በከፊል ደግሞ ዋናውን ክስ መነሻ አድርገው ቅርንጫፍ ነገሮችን የሚመለከቱ በሆነ ጊዜ የፍርድ ቤቱ ስልጣን የሚወሰነው ከፍተኛ ግምት ያለውን አቤቱታ መሰረት አድርጎ በመከተል ስለመሆኑ በፍትሐብሔር ስነ ስርዓት ሕግ ቁጥር ስር የተደነገገ በመሆኑ የአመልካች የንብረት ያስረክቡኝ ጥያቄ የንግድ ቤቱን ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የተከራይነት መብት ከሚመለከተው ዋነኛው የዳኝነት ጥያቄ ተነጥሉ ለብቻው ሊታይ የሚችል አይደለምየፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የአመልካችን የንብረት ያስረክቡኝ የዳኝነት ጥያቄ ጭምር ከዋናው ጉዳይ ጋር በአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መታየት አንደሚገባው ገልጾ መመለስ ሲገባው ተነጥሎ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት እንዲታይ ትፅዛዝ መስጠቱም ሆነ ይግባኙ የቀረበለት ፍርድ ቤትም በዚህ ረገድ ግልጽ የሆነ ውሳኔ አለመስጠቱ ሕጋዊ ተቀባይነት ያለው ሆኖ አልተገኘም ሲጠቃለል አቤቱታ የቀረበበት የስር ፍርድ ቤቶች ውሳኔ በከፊል መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ በመገኘቱ የሚከተለው ውሳኔ ተሰጥቷል ውሳኔ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር በ ዓም ተሰጥቶ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር በ ዓም ተሻሸሎ የጸናው ውሳኔ በፍትሐብሔር ስነ ስርዓት ሕግ ቁጥር መሰረት ተሻሽሏል በተራ ቁጥር ከተጠቀሰው ውሳኔ ውስጥ ክስ የቀረበበት ጉዳይ የሚወድቀው በፌዴራል ፍርድ ቤቶች ሳይሆን በአዲስ አበባ ከተማ ፍርድ ቤቶች የስረ ነገር ስልጣን ስር ነው በማለት የተሰጠው የውሳኔ ክፍል በፍትሐብሔር ስነ ስርዓት ሕግ ቁጥር መሰረት ፀንቷል በተራ ቁጥር ከተጠቀሰው ውሳኔ ውስጥ ከኛ እስከ ኛ የተመለከቱት ተጠሪዎች በሱቁ ውስጥ ያሉትን ንብረቶች ያስረክቡኝ በሚል አመልካች ያቀረቡት የዳኝነት ጥያቄ ከዋናው የክስ ምክንያት ተነጥሎ በፌዴራል ፍርድ ቤቶች እንዲታይ የተሰጠው የውሳኔ ክፍል በፍትሐብሔር ስነ ስርዓት ሕግ ቁጥር መሰረት ተሽሯል ከኛ እስከ ኛ የተመለከቱት ተጠሪዎች በሱቁ ውስጥ ያሉትን ንብረቶች ያስረክቡኝ በሚል አመልካች ያቀረቡት የዳኝነት ጥያቄ በፍትሐብሔር ስነ ስርዓት ሕግ ቁጥር በተመለከተው መሰረት የንግድ ቤቱን የተከራይነት መብት ከሚመለከተው ዋናው የዳኝነት ጥያቄ ጋር በአንድነት በአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀርቦ በአንድነት ሊስተናገድ የሚገባው ነው በማለት ወስነናል የውሳኔው ግልባጭ ለስር ፍርድ ቤቶች ይላክ የሰበር ክርክሩን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ውሳኔ ያገኘ ስለሆነ መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የባ ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ የሰመቁ ሐምሌ ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሀመድ ሱልጣን አባተማም ሙስጠፋ አህመድ ተኽሊት ይመሰል አመልካች ማም ኢንዱስትሪ ኃላየተየግልማህበር አልቀረቡም ተጠሪዎች የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ዐቃቤ ህግ ሜሮን አንማው ቀረቡ አፍሮ ግሎባል የንግድ ማዕከል ሊሚትድ አልቀረቡም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርደ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት ያቀረበውን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ጉዳዩ በኮንቴነር ዲፖዚት ዋስትና የተያዘ ገንዘብ ይለቀቅልኝ ወይም ይከፈለኝ በሚል መንገድ የቀረበ ጥያቄን የሚመለከት ነው በስር ፍርድ ቤት አመልካች ከሳሽ አንደኛ ተጠሪ አንደኛ ተከሳሽ ሁለተኛ ተጠሪ ሁለተኛ ተከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል የክርክሩ መነሻ አመልካች ያቀረበው ክስ ነው አመልካች ከውጭ አገር ወደ አገር ውስጥ ያስገባቸው ዕቃዎች የታሸጉበት ኮንቴነር ለመመለሰ ብር ሀያ ሁለት ሺ ስምንት መቶ ሰላሳ ስድስት ብር ከሰላሳ ሁለት ሳንቲም የኮንቴነር ዲፖዚት ዋስትና መያዣያ በማድረግ ለአንደኛው ተከሳሽ አንደኛ ተጠሪ በትራንዚተሩ ሁለተኛ ተከሳሽ ሁለተኛ ተጠሪ በኩል አስይዣለሁ ኮንቴነሮቹ የተመለሱ ቢሆንም አንደኛ ተከሳሽ ገንዘቡን ያለ በቂ ምክንያት አለቅም በማለት ወስኗል ሁለተኛ ተከሳሾችም የትራንዚት ውል መሰረት አስፈላጊ የሆኑ ሰነዶችን አቅርቦ ገንዘቡን እንዲመለስ ማድረግ ሲገባው ሰነዶችን በአንደኛ ተከሳሽ አቅርቦ ገንዘብ እንዲመለስ በማድረጉ በከሳሽ ላይ ለደረሰው ኪሳራ ኃላፊነት አለበት ስለዚህ ገንዘቡን በአንድነትና በነጠላ እንዲከፍሉ ውሳኔ ቢሰጥልኝ በማለት ክስ አቅርቧል ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ በስር ፍርድ ቤት አንደኛ ተከሳሽ የሆነው አንደኛ ተጠሪ አመልካች በአዋጅ ቁጥር አና ይህንን አዋጅ ለማስፈፀም በወጣው ደንብና መመሪያ መሰረት ቅሬታውን በሚመለከተው ኃላፊ የስራ ክፍል አቅርቦ ማሳየት ሲገባው በህጉ መሰረት አቤቱታውን ሲያቀርብ ቀጥታ በፍርድ ቤት ማቅረቡ የህግ መሰረት የለውም ስለዚህ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን የማየት ሥልጣን የለውም በማለት የመጀመሪያ የክስ መቃወሚያ አቅርቧል የስር ፍርድ ቤትም ይህንን የአንደኛ ተከሳሽ የመጀመሪያ የክስ መቃወሚያ በመቀበል ጉዳዩን ለማየት ሥልጣን የለኝም በማለት በብይን መዝገቡን ዘግቷል አመልካች በዚህ ብይን ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርቧል ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የአመልካችን ይግባኝ በፍሥሥሕግ ቁጥር መሰረት ሰርዞታል አመልካች የበታች ፍርድ ቤት አንደኛ ተጠሪ ያቀረበውን መቃወሚያ የተቀበለው በአዋጅ ቁጥር ከሚደነግገው ውጭ በመሆኑ መሰረታዊ የህግ ስህተት አለበት የስር ፍርድ ቤት አመልካች በአንደኛ ተጠሪ ላይ ያቀረበውን ክስ የማየት ስልጣን የለውም ቢባል እንኳን ሁለተኛ ተጠሪ ላይ ያቀረበውን ክስ ነጥሎ የማያይበት የሕግ ምክንያት የለም ስለዚህ የበታች ፍርድ ቤት የፈፀሙት የህግ ስህተት ይታረምልኝ በማለት አመልክቷል አንደኛ ተጠሪ የሥር ፍርድ ቤት ብይን አዋጅ ቁጥር መሰረት ያደረገ ነው በማለት መልስ ሰጥቷል ሁለተኛ ተጠሪ የሥር ፍርድ ቤት ጉዳዩን ለማየት ሥልጣን የሌለው በመሆኑ መዝገቡን መዝጋቱ ተገቢ ነው በማለት መልስ ሰጥቷል አመልካች የመልስ መልስ ባለማቅረቡ የመልስ መልስ የማቅረብ መብቱ ታልፏል ከስር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን አኛም የስር ፍርድ ቤት አመልካች በተጠሪዎች ላይ ያቀረበውን ክስ በዳኝነት አይቶ የመወሰን ሥልጣን የለኝም በማለት የሰጠው ብይን የህግ መሰረት ያለው ነው ወይስ አይደለም የሚለው ጭብጥ በመያዝ ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው አመልካች አንደኛ ተጠሪ ክስ ያቀረበበት ገንዘብ የመመለስ ኃላፊነት አለበት የሚለው አንደኛ ተጠሪ የአዋጅ ቁጥር ከሚደነግገው ውጭ ከኮንቴነር ዋስትና ያስያዝኩትን ገንዘብ አይመለስልህም ያለኝ በመሆነ ገንዘቡን እንዲመልስ ይወሰንልኝ በማለት ነው ይህም አመልካች አንደኛ ተጠሪ ዋስትና ያስያዝኩትን ገንዘብ የመመለስ ህጋዊ ግዴታ አለበት የሚልና የአንደኛው ተጠሪ ኃላፊነት የሚመነጨው ከሕግ መሆኑን አመልካች በግልፅ ጠቅሶ የተከራከረ መሆኑን ያሳያል አመልካች በሁለተኛው ተጠሪ ዙሪያ የቀረበው ጥያቄ ሁለተኛው ተጠሪ አስፈላጊ የግምሩክ ስርዓት እንዲፈጽምና የትራንዚት ሥራ እንዲሰራ ውክልና ተሰጥቶታል በሁለተኛ ተጠሪ ለአመልካች ለመስጠት በተዋዋለው የትራንዚት አገልግሎት መሰረት ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ አስፈላጊ ሰነዶችን በአንደኛ ተጠሪ በማቅረብ ገንዘቡን በወቅቱ መጠየቅና ማስመለስ ሲገባው ይህንን ግዴታውን ባለመፈጸም ገንዘቡን አንደኛ ተጠሪ ገቢ አድርጎታል ስለዚህ የደረሰብኝን ኪሳራ የመተካት ኃላፊነት አለበት በማለት የሁለተኛው ተጠሪ ኃላፊነት ምንጩ በሁለተኛ ተጠሪ በአመልካች መካከል ያለው የትራንዚት አገልግሉት ውል መሆኑን በመግለፅ ክስ ያቀረበ መሆኑን ተረድተናል አንደኛ ተጠሪ አመልካች ፅቃ ላስገባባቸው ኮንቴነሮች በመያዝ አስከ ሚይዙ የነበረውን ገንዘብ መኖሩን የማይክድ አመልካች ተገቢውን የጉምሩክ ስርዓት በመፈፀም ኮንቴነሮቹን የመለሰ መሆኑን ገልፆ በወቅቱ ገንዘብ እንዲመለስለት ጥያቄ አላቀረበም ስለዚህ ገንዘቡ ለመንግስት ገቢ ሆኗል አመልካች ቢያንስ አስተዳደራዊ ውሳኔ ስህተት ነው የሚል ከሆነ በመጀመሪያ በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ያቋቋማቸው አቤቱታና ቅሬታ ሰሚ አካላት ማቅረብ አለበት በመሆኑ ይህ ስርዓት ሳይጠናቀቅ በፍርድ ቤት አይታይም በማለት መቃወሚያ አቅርቧል የአንደኛ ተጠሪን መቃወሚያ ስንመረምረው ጉምሩክ ሥነ ሥርዓት ጋር በሚሰጡ አስተዳደራዊ ውሳኔዎች ቅር የተሰኘ ሰው ባለስልጣኑ አቤቱታ አጋር ቡድን ውሳኔው በተሰጠ በአስራ አምስት ቀናት ውስጥ ማቅረብ እንደሚገባም ከአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ እና ንዑስ አንቀፅ ሐ ድንጋጌ ለመረዳት ይቻላል በአዋጅ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ መሰረት የጉምሩክ ሥርዓት የሚለው ቃልና ወደ አገር የሚገባ ወደ ውጭ አገር የሚላክ ወይም ተላላፊ ዕቃ ከጉምሩክ ወደብ ከደረሰበት ጊዜ ጆምሮ ከጉምሩክ ቁጥጥርም እስከሚወጣ ድረስ የሚከናወን ማናቸውንም የጉምሩክ አፈፃፀም ሂደት የሚጨምር ስለመሆኑ ተደንግጓል ከዚህ አንፃር ሲታይ አመልካች ፅቃ አስቦ ያስገባቸውና ወደ ውጭ የሚመልስ ስለመሆኑ የዋስትና ገንዘብ ያስያዘባቸው ኮንቴነሮች ከጉምሩክ ቁጥጥር ስር የሚወጡበትን የሚሄዱበትን አመልካች መያዣውን የሚጠይቅበትን ሂደት የሚያካትት መሆኑን ለመገንዘብ ይቻላል አመልካች የመያዣያ ገንዘቡን ለማስመለስ አስፈላጊውን ሥርዓት አሟልቶ ለባለስልጣኑ መስሪያ ቤት መጠየቂያና ባለስልጣኑ ለሚወሰነው ውሳኔ ቅር ከተሰኘ በአስራ አምስት ቀናት ውሰጥ ለባለስልጣኑ አቤቱታ አጣሪ ቡድን ቅሬታውን ማቅረብ እንዳለበት የአቤቱታ አጣሪ ቡድን የሚያቀርበውን የውሳኔ ሀሳብ ተከትሎ ዳይሬክተሩ በሚሰጠው ውሳኔ ቅር በተሰኘ በሰላሳ ቀናት ውስጥ ለግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ ማቅረብ እንደሚገባውና አመልካች በሰላሳ ቀናት ውስጥ የግብር ይግባኝ ሰሚ ጉባኤ ካላቀረበ የዳይሬክተሩ ውሳኔ የመጨረሻ እንደሚሆን በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ ሐ ንዑስ አንቀፅ አና ንዑስ አንቀፅ ድንጋጌዎችና ከባለስልጣን በቦንድ ወይም በዋስትና ስለተያዘ ገንዘብ አመላላሽ የወጣውን መመሪያ ቁጥር አንቀፅ ድንጋጌዎች ይዘት ለመረዳት ይቻላል ኣሦኣሎኣላቋከሃከኣላርርንከባ ከዚህ አንፃር ሲታይም አመልካች በዋስትና ያስያዝኩት ገንዘብ ይመለስልኝ በማለት የስር ፍርድ ቤት ቀጥታ ክስ ያቀረበው በአዋጅ ቁጥር አና አዋጁን ለማስፈፀም በወጣው መመሪያ ቁጥር አንቀፅ መሰረት ሥልጣን ላላቸው አካላት ቅሬታውን ሳያቀርብና ሳይወሰን በመሆኑ የስር ፍርድ ቤት አመልካች በአንደኛው ተጠሪ ላይ ያቀረበውን የክስ በዳኝነትን አይቶ የመወሰን ሥልጣን የለኝም በማለት የሰጠውን ብይን ከላይ የጠቀስናቸውን የሕግ ድንጋጌዎች መሰረት ያደረገና የህግ ስህተት ያልተፈፀመበት ሆኖ አግኝተነዋል የስር ፍርድ ቤት አመልካች በአንደኛ ተጠሪ ላይ የቀረበውን ክስ ለማየት የዳኝነት ሥልጣን የሌለው መሆኑ የስር ፍርድ ቤት አመልካች በሁለተኛው ተጠሪ ላይ የቀረበውን ክስ በዳኝነት አይቶ በመወሰን የሚገድበው አይደለም አመልካች በሁለተኛው ተጠሪ ላይ ያቀረበው ክስ ሁለተኛው ተጠሪ የአመልካች ትራንዚተር ሆኖ ውክልና ወስዶ እያለ ተገቢውን የጉምሩክ ስርዓት ፈፅሞ በመያዣ የተሰጠውን ገንዘብ ባለማስመለሱ የደረሰብኝን ኪሳራ እንዲተካ ይወሰንልኝ የሚል ነው ይህ አመልካች በሁለተኛ ተጠሪ ላይ ያቀረበው ክስ በባህሪው አመልካች በአንደኛ ተጠሪ ላይ ባቀረበው ክስ ተነጥሎ ሊታይና ሊወሰን የሚችል ዳኝነት የተጠየቀበት የገንዘብ መጠንም በስር ፍርድ ቤት የዳኝነት የስረ ነገረ ስልጣን ስር የሚወድቅ ነው ከዚህ አንዛር ሲታይ ሀ በአመልካች በሁለተኛው ተጠሪ መካከል የተደረገ የትራንዚት አገልግሎት ውል አለ ወይስ የለም ለ በሁለቱ መካከል የተደረገ የትራንዚት አገልግሎት ውል አለ ከተባለ ሁለተኛ ተጠሪ አመልካች ለኮንቴነሮች ያሰያዘው የዋስትና ገንዘብ እንዲመለስ የመጠየቅ ኃላፊነት አለበት ወይስ የለበትም።