Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ትዘ የሰመቁ ዐዐ መስከረም ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሉሣ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች የኮምቦልቻ ቆዳ ፋብሪካ በሽያጭ ወደ አሁኑ አመልካች የተላለፉ ስለመሆኑ በፍሬ ነገር ደረጃ የተረጋገጠ ጉዳይ ከመሆኑም በላይ ግራ ቀኙን ያከራከረ ጉዳይ አይደለም አከራካሪ ነጥብ ሆኖ የተገኘው በመንግሥት እጅ የነበረ የልማት ድርጅት ከመሸጡ በፊት በሦስተኛ ወገኖች ላይ አለኝ የሚለውን ገንዘብ የልማት ድርጅቱ በሽያጭ ከተላለፈ በኋላ የመሰብሰብ መብት ያለው ማን ነው።
የሚለውን ጭብጥ በመያዝ ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው ተጠሪ ሶስት መቶ ዘጠና ጆንያ ብቻ እንዲያስጭንና ወጭ እንዲያደርግ ትእዛዝ ተሰጥቶት የነበረ መሆኑንና ተጠሪ ጆንያ ነው በማለት ያስጫነው ማረጋገጫ የሰጠበት ጭነት በጥበቃ ሠራተኞች ሲፈተሽና ሲቆጠር ጆንያ ሆኖ መገኘቱ በዚህ ምክንያትም አመልካች አንድ መቶ ዘጠና ጆንያ ወጭ ሊደረግበት የነበረ መሆኑን ግራ ቀኙ አልተካካዱም ተጠሪ ጆንያ በትርፍ ተጭኖ መገኘቱን ሣይክድ የልምድ ማነስ ስለነበረብኝ የሥራ መብዛትና መደራረብ ስላለብኝ ነው ስህተቱ የተሠራው የሚል መከራከሪያ አቅርቧል ተጠሪ ተደራራቢ የሥራ ትአዛዝ ከደረሱት ሥራዎችን በቅደም ተከተልና በአግባቡ የመፈፀምና በጊዜ አጥረትም ምክንያት ሣይሰራው የቀረውን ሥራ ኃላፊነት ሪፖርት ከሚያደርግ በስተቀር የድርጅቱ ንብረት በማስመዝበር ለሠራው ጥፋት የሥራ ብዛትና መደራረብ የይቅርታ ምክንያትና መከራከሪያ አድርጐ ለማቅረብ አይችልም እንደዚሁም ሠራተኞች ጆንያ ቆጥረው ለገዥው እንዲያስረክብ እና እንዳይጭኑ ማድረግና ይህንን ሥራ በኃላፊነት መቆጣጠር መከታተል የተለየ የሥራ ልምድ ክህሎትና ችሎታ የሚጠይቅ ሥራ አይደለም በመሆኑም አመልካች ጥፋት የፈፀምኩት በሥራ ብዛትመደራረብና በልምድ ማነስ ነው በማለት ያቀረበው መከራከሪያ የሕግ መሠረት ያለው ሆኖ አላገኘነውም ሆነ ብሎ ወይም በከባድ ቸልተኝነት በአሠሪው ንብረት ላይ ጉዳት ያደረሰን ሠራተኛ ያለማስጠንቀቂያ ከሥራ ለማሰናበት እንደሚችል በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሸ በግልጽ ተደንግጓል እንዲሁም ተጠሪ በኃላፊነት የተረከበውን የአሠሪውን ንብረት አቃ በጥንቃቄ የመጠበቅ ግዴታውን በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት ያልተወጣ መሆኑን የግራ ቀኙ ክርክርና ከበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ ለመረዳት ይቻላል የተጠሪ አድራጎት በአዋጅ አንቀጽ ሸ የሚሸፈንና አመልካች ከተጠሪ ጋር ያለውን የሥራ ውል ያለማስጠንቀቂያ ለማቋረጥ የሚያስችለው መሆኑ ተረጋግጦ እያለ አመልካች የተጠሪን የሥራ ውል ያቋረጠው ከሕግ ውጭ ነው በማለት የበታች ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ወስነናል ውሣኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሣኔ ተሽራል አመልካች ተጠሪን በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሸ መሠረት ከሥራ ያሠናበተው በመሆኑ አመልካች ለተጠሪ የሥራ ስንብት ክፍያ የካሣ ክፍያ የማስጠንቀቂያ ክፍያ የመክፈል ኃላፊነት የለበትም በማለት ወስነናል በዚህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለየራሣቸው ይቻሉ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤዮ የሰመቁ ግንቦት ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ተሎሳ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች ዮቴክ ኮንስትራክሽን ኃየተየግል ማህበር ነፈጅ ፋሲል አስራት ቀረቡ ተጠሪ አቶ ገብሬ በላይነህ አቶ ግርማ ስንታየሁ አቶ አበጀ ካሴ አልተጠሩም አቶ መጣለም ገነት ወሮ ገበያነሸ መኮንን መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ በአዋጅ ቁጥር አግባብ የቀን ሰራተኛ ሆነው የተቀጠሩ ሰራተኞች የሳምንት እረፍት ቀናት የዓመት እረፍት ቀናት እና የህዝብ በዓላት ቀናት ክፍያ ሊያገኙ የሚችሉበት ሕጋዊ አግባብ መኖር ያለመኖሩን የሚመለከት ነው ክርክሩ የተደመረው በባህርዳር ወረዳ ፍርድ ቤት ሲሆን የአሁን ተጠሪዎች ከሳሾች አመልካች ደግሞ ተከሳሽ ነበር የተጠሪዎች የክስ ይዘትም በአመልካች ድርጀት በተለያየ ጊዜ በግንበኝነትና በአናዒነት ስራ ተቀጥረው በመስራት ላይ መሆናቸውንና ያገለገሉበትን ጊዜ ጠቅሰው በስራ ላይ በቆዩባቸው ጊዜያት ያልተጠቀሙበት የዓመት ፈቃድ የነበራቸው ከመሆኑም በተጨማሪ የሳምንት እረፍት የህዝብ በዓላት የሰሩበት ታስቦ ያልተከፈላቸው መሆኑን ካሌንደሩ የማይዘጋቸው ቀናትም ያላአግባብ ተዘግተው ስራ ሳይሰሩ የቀሩ መሆኑን ጠቅሰው ለእያንዳንዳቸው ገንዘቡ እንዲከፈላቸው ይወሰን ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ አመልካች ለክሱ በሰጠው መልስም የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያና የፍሬ ነገር ክርክር አቅርባል አመልካች በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት ገልፆ የተከራከረው ጉዳዩ የወል የስራ ክርክር በመሆኑ በፍርድ ቤት ሊታይ የሚገባው አይደለም ይህ ከታለፈም ክሱ በይርጋ የታገደ ነው የሚሉትን ነጥቦችን በማንሳት ነው በፍሬ ነገር ረገድም ተጠሪዎች በቀን የሚከፈላቸው ክፍያ በክሳቸው ላይ ያቀረቧቸው የክፍያ ጥያቄዎችን ክፍያ ከግምት ውስጥ አስገብቶና አጠቃልሎ የያዘ በመሆኑ የተለየ ክፍያ ሊኖር የሚችል ስለመሆኑ የሚሰራበት መሆኑንና በቅጥር ውሉ ላይ የተለየ አንደማይደረግ እና ክፍያ የሚፈፀምላቸው በካርዳቸው ላይ ስራ የተሰራባቸው ቀናት ተቆጥረው ስራ ለተሰራበት ቀን ብቻ እንደሚከፈል የተስማሙ ስለሆነ ጥያቄው አግባብነት የለውም በማለት ተከራክረዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው የወረዳው ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክር መርምሮ በአመልካች በኩል የቀረቡትን መከራከሪያ ነጥቦችን ሙሉ በሙሉ ውድቅ አድርጎ አመልካች ለተጠሪዎች የሳምንት አረፍት የሕዝብ በዓላት እና የዓመት እረፍት ክፍያ በገንዘብ ተለውጦ እንዲከፍል ሲል ወስኗል በዚህ ውሳኔ የአሁኑ አመልካች ቅር በመሰኘት ይግባኙን ለምዕራብ ጎጃም ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርቦ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን መርምሮ ተጠሪዎች በቀን በሰሩት ስራ መጠን ታስቦ ክፍያ የሚፈጸምላቸው በመሆኑ የጠየቁትን የክፍያ አይነቶች ሊያገኙ አይችሉም በማለት የወረዳው ፍርድ ቤት በጉዳዩ ላይ የሰጠውን ውሳኔ ሙሉ በሙሉ ሽሮታል ከዚህም በኋላ የአሁኑ ተጠሪዎች የሰበር አቤቱታቸውን ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ ችሎቱ ጉዳዩን መርምሮ ክርክሩ የግል የስራ ክርክር በመሆኑ በመደበኛ ፍርድ ቤት መታየቱ ተገቢ መሆኑን ተጠሪዎች በቀን በሰሩት ታስቦ በወር የደመወዝ ክፍያ የሚከፈላቸው መሆኑ የተረጋገጠ መሆኑን በምክንያትነት ይዞና የሕጉ ጥያቄ ከኢፌዲሪ ህገ መንግስትም ሆነ ከአዋጅ ቁጥር አንፃር ሲታይ ለክሱ መሰረት የሆኑትን የመብት ጥያቄዎች ተጠሪዎች ለመጠየቅ የማይችሉበት ሕጋዊ ምክንያት የሌለ መሆኑን ጠቅሶ ተጠሪዎች የሳምንት እረፍት ጊዜ የሕዝብ በዓላትና በካሌንደሩ ላልተዘጉት ቀናት ክፍያ እንደሚገባቸው የዓመት የረፍት ጊዜአት ግን የስራ ውሉ ባልተቋረጠበት ሁኔታ በገንዘብ ተቀይሮ ይከፈልን በማለት ተጠሪዎች መጠየቅ የማይችሉ መሆናቸውን ዘርዝሮ የዞነ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ በመሻር የወረዳው ፍርድ ቤት የሠጠውን ውሳኔ በማሻሻል ወስኗል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንነ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም የተጠሪዎች ጥያቄ ከራሳቸው አልፎ ሌሎች በተመሳሳይ ሁኔታ ተቀጥረው የሚሰሩትን በርካታ ሰራተኞችን ተመሳሳይ ጥያቄ እንዲያነሱ የሚያደርግ ሆኖ እያለ ክርክሩ የግል የስራ ክርክር መባሉ ያላግባብ ነው ተጠሪዎች በስራ ላይ በቆዩባቸው ከሶስት አመታት የሚበልጥ ጊዜ ለሰሩባቸው ቀናት ብቻ እየታሰበ ሲከፈላቸው የነበረ መሆኑን በቀን ታስቦ የሚከፈለው ገንዘብ የእሁድና የበዓላት ቀናትን የሚያጠቃልል መሆኑን ስራ ሲጀምሩ በተደረገው የስራ ውል ተስማምተው ክፍያው በዚሁ መልክ ሲፈፀም እና እየተሰራበት ያለ ሆኖ እያለ ለተጠሪዎች የተጠየቁት ክፍያዎች እንዲከፈሉ መወሰኑ ያለግባብ ነው በማለት መከራከሩን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም በሰበር ችሎቱ አንዲታይ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪዎች ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው ግራ ቀኙ በፅሁፍ እንዲከራከሩ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ የተጠቀሰው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን ለሰበር ሰሚ ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንጻር መርምሮታል ጉዳዩ ለሰበር ሰሚ ችሎት ሲቀርብ የተያዘው ጭብጥፁ በተጠሪዎች የተጠየቁት የበአላት የሳምንት እረፍትና የዓመት እረፍት ክፍያዎች አመልካች በስራ ላይ ተጠሪዎች ላሳለፉት ቀናት ብቻ እንጂ እነዚህን ክፍያ ሊፈጸም አይገባም ተጠሪዎች ከሶስት አመት በላይ በሰሩበት ጊዜም እነዚህን ጥቅማጥቅሞች ጠይቀው አያውቁም በማለት ያቀረበው ክርክር ውድቅ መደረጉ ተገቢ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ነው ይህ ችሎትም ጉዳዩን ከዚህ ጭብጥ አንፃር ብቻ መርምሯል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካች ድርጅት በኮንስትራክሽን ስራ የተሰማራና ተጠሪዎችን ቀጥሮ ሲያሰራ የነበረው በግንበኝነትና በአናዒነት ስራ መሆኑን አመልካች ለተጠሪዎች ለቀን ስራ የሚያስበው የደመወዝ መጠን የተለያየ ሆኖ አከፋፈሉ ግን በወር ተጠቃልሎ በፔሮል የሚከፈል መሆኑን ነው በመሰረቱ በአዋጅ ቁጥር አግባብ ሲታይ በአጠቃላይ የቅጥር ውል አይነቶች ለተወሰነ ሥራ ወይም ለተወሰነ ጊዜ ወይም ላልተወሰነ ጊዜ ሊደረግ የሚችሉ ናቸው ከዚህ መገንዘብ የሚቻለው ሕጉ የቅጥር ውል አይነቱ ቋሚም ይሁን ጊዜያዊ ለሰራተኛው በሕጉ የተፈቀዱ ጥቅሞችና ከለላዎች የቅጥሩ አይነት መሰረት ተደርጎ ልዩነት ማድረግ የማይቻል መሆኑን ነው በመሆኑም ጊዚያዊ ሰራተኞችም ሆነ ቋሚ ሰራተኞች በሕጉ የተጠበቁላቸውን ጥቅማጥቅሞችንና ከለላዎችን እንደሚያገኙ የህጉ ይዘትና መንፈስ ያሳያል ከሁሉም በላይ የኢፌዲሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ ድንጋጌ ሲታይ ሰራተኞች በአግባቡ የተወሰነ የስራ ሰዓት እረፍት የመዝናኛ ጊዜ በየጊዜው ከክፍያ ጋር የሚሰጡ የእረፍት ቀኖች ደመወዝ የሚከፈልባቸው የሕዝብ በዓላት እንዲሁም ጤናማና አደጋ የማያደርስ የስራ አካባቢ የማግኘት መብት ያላቸው መሆኑን የሚያረጋግጥ ሲሆን ይኹው የሕጎች ሁሉ የበላይ የሆነው ሕገ መንግስት ድንጋጌ እነዚህን ጥቅሞችና ከለላዎችን የሚያገኙትን ሰራተኞች ብሎ በጥቅሉ ከማስቀመጥ ባለፈ የቅጥር አይነቱን ለይቶ አላሰፈረም በመሆኑም ጊዜያዊ ሰራተኞችም ቢሆኑ በሕገ መንግስቱ የተረጋገጡትን ጥቅሞችና ከለላዎች ተጠቃሚ የማይሆኑበት አግባብ የለም አመልካች ተጠሪዎችን የቀጠረው በኮንስትራክሽን ስራ መሆኑ ከተረጋገጠ የቅጥሩ አይነት ለተወሰነ ስራና ጊዜ የተቀጠሩ መሆናቸው ግልፅ ነው እንዲህ ከሆነ ከላይ እንደተጠቀሰው ተጠሪዎች በሕጉ የተጠበቁላቸውን ጥቅሞች ከለላዎች ተጠቃሚ የማይሆኑበት ምክንያት የለም ከዚህ አንፃር ሲታይ የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ተጠሪዎች የመብቶቹ ተጠቃሚ የማይሆኑበት ሕጋዊ ምክንያት የለም በማለት የሰጠው የውሳኔ ክፍል ሕጋዊ ሆኖ አግኝተናል ሌላው አመልካች ከጊዜ ጋር በማያያዝ የሚያሳየው ክርክር ሲታይ ተጠሪዎች በአመልካች ድርጅት ከሶስት አመታት በላይ ሲሰሩ የጥቅማ ጥቅሞችን ጥያቄ አንስተው ያለማወቃቸው የሚገልፅ ሲሆን እንዲህ መሆኑ ተጠሪዎች ጥያቄውን ከእነጭራሹ እንዳይጠይቁ የማድረግ ሕጋዊ ውጤት የለውም ምክንያቱም በሕጉ ተለይቶ የተቀመጠው የይርጋ ጊዜ ጥቅማ ጥቅሞችን ከማግኘት የሚያግዳቸው ከሚሆን በስተቀር የአመልካችን እርምጃ ሙሉ በሙሉ ሕጋዊ ሊያደርግ የሚችልበት ሕጋዊ አግባብ የሌለ መሆኑን ከአዋጁ አንቀጽ ድንጋጌ ይዘትና መንፈስ የምንገነዘበው ጉዳይ ነው በመሆኑም አመልካች ተጠሪዎች ለሶስት አመታት ያህል ጥያቄውን አላቀረቡም የሚለው ክርክር ተጠሪዎች ጥያቄውን ለማንሳት አይችሉም ለማለት የማያስችል ሲሆን የስር ፍርድ ቤቶች በይርጋ የማይታገዱትን ክፍያዎች ለይተው የወሰኑ በመሆኑ በዚህ ረገድም የሕግ ስህተት አለ ለማለት የሚቻል ሆኖ አልተገኘም የዓመት እረፍትን በተመለከተም የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ለተጠሪዎች እንደሚገባቸው ግን የዓመት እረፍቱን መጠቀም ሲገባቸው በስራ ላይ እያሉ በገንዘብ ተቀይሮ እንዲከፈላቸው ጥያቄ ማቅረባቸው ከአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌ አንፃር ተገቢነት የሌለው መሆኑን ገልፆ መወሰኑ ሕጋዊ እንጂ የሚነቀፍ አይደለም ተጠሪዎች ስራ ለመስራት ዝግጁ ሆነው አመልካች ለተጠሪዎች ስራ የመስጠት ግዴታውን ያለመወጣቱ የተረጋገጠ ሲሆን አመልካቹ ለተጠሪዎች ለእነዚህ ቀናት ደመወዝ የመክፈል ሕጋዊ ኃላፊነት የሚያስከትልበት ስለመሆኑ ከአዋጁ አንቀጽ ሀ እና ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ የምንገነዘበው ጉዳይ ነው በመሆኑም በዚህ ረገድ የተሰጠው ውሳኔም የሚነቀፍ ሆኖ አልተገኘም ሲጠቃለልም ተጠሪዎች ለተወሰነ ስራ የተቀጠሩና ደመወዝ በቀን ሂሳብ ታስቦ በወር የሚከፈላቸው ቢሆንም በአዋጅ ቁጥር ለማንኛውም ሰራተኛ የተጠበቁትን ጥቅማጥቅሞችንና ከለላዎች የማግኘት መብታቸውን የሚነፈጉበት ሕጋዊ መሰረት የሌለ በመሆኑ በይርጋ ያልታገዱትን ጥቅማ ጥቅሞችን ብቻ በመለየት ተጠሪዎች እንዲያገኙ ተብሎ በተሰጠው የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት አለ ለማለት አልተቻለም በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር ጥር ቀን ዓም የተሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ጸንቷል ተጠሪዎች በቀን ሂሳብ ታስቦ በወር ደመወዝ የሚከፈላቸው ለተወሰነ ስራ የተቀጠሩ ሰራተኞች ቢሆንም የሳምንት እረፍት የሕዝብ በዓላት እረፍት ደመወዝ ክፍያ የማግኘት የዓመት እረፍት የማግኘትና ያለካሌንደር የተዘጉ ቀናት ክፍያ ደመወዝ የማግኘት መብት አላቸው ተብሎ መወሰኑ ተገቢ ነው ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል ትዕዛ ዝ የካቲት ቀን ዓም ተሰጥቶ የነበረው እግድ ተነስቷል ለሚመለከታቸው አካላት ይፃፍ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ መስከረም ቀን ዓም ዳኞችተገኔ ጌታነህ ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አመልካች ወሮ የውብዳር ንጋቱ ተጠሪ ገነት ሆቴል ነፈጅ ፀጋዬ ጌታነህ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ በአዋጅ ቁጥር መሰረት የቀረበውን የግል የስራ ክርክር የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተደመረው የአሁኗ አመልካች ባሁኑ ተጠሪ ላይ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመሰረቱት ክስ መነሻ ነውየአመልካች የክስ ይዘትም በተከሳሽ ድርጅት ከ ዓም እስከ ጥር ቀን ዓም ድረስ ተቀጥረው አየሰሩ መቆየታቸውበደረሰባቸው የእግር በሽታ ምክንያት ከጥር ቀን ዓም ጀምሮ እስከ ጥር ቀን ዓም ድረስ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ሕክምና ተከታትለው እያለና ስለሁኔታው ለስራ ባልደረቦቻቸው አቶ በላይ ተገኝ ነግረው አሳቸውም ለአቶ ታደሰ ሶልቤ ለተባሉት ኃላፊ ነግረው እያለ ድርጅቱ ይህንኑ ወደ ጎን በመተው የአመልካችን የስራ ውል ያቋረጠ መሆኑን ዘርዝረው የተጠሪ እርምጃ ሕገወጥ ነው ተብሎ ውዝፍ ደመወዝ ተከፍሏቸው ወደ ስራ አንዲመልሳቸው ወይም ሕጋዊ ክፍያዎች ተከፍሏቸው እንዲሰናበቱ ይወሰንላቸው ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነውየአሁኑ ተጠሪ ለክሱ በሰጠው መልስም አመልካች በተደጋጋሚ የስራ ሰዓት ባለማክበራቸው በማስጠንቀቂያ ታልፈው በመጨረሻም ከጥር ቀን ዓም ጀምሮ ከስራ ስለቀሩ የተሰናበቱ መሆኑንስለመታመማቸው ተጠሪ የማያውቅ መሆኑን በመግለጽ ስንብቱ ሕጋዊ ነውከተጠየቁት የክፍያ አይነቶች መካከልም ያልተከፈላቸው ደመወዝየአመት ፍቃድ ክፍያና የሰርቪስ ቻርጅ ተገቢነት ያላቸው መሆኑና ሌሎች የክፍያ አይነቶች ግን የማይገባቸው መሆኑን ጠቅሶ ተከራክሯልየስር ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ከሰማ በኋላ ጉዳዩን መርምሮ አመልካች ስለመታመማቸው ለተጠሪ ያላማሳወቃቸው መረጋገጡንአሳውቀዋል ቢባል አንኳን ሕመማቸው ተጠሪ ዘንድ ቀርበው በማግስቱ ለአሰሪያቸው ማሳወቅፍቃድ ማግኘት የማይከለክላቸው ስለነበረና ይህንንም በአግባቡ ስላላሳወቁ አመልካች ከጥር ቀን ዓም ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ ቀናትና ከዚያ በላይ የቀሩት ያለበቂ ምክንያት ነው የሚል ምክንያት በመያዝና የአዋጅ ቀጥር አንቀጽ ለ ድንጋጌን በዋቢነት በመጥቀስ የስራ ስንብት እርምጃው ሕጋዊ ነው በማለት ወስኗልበዚህ ውሳኔ የአሁኗ ተጠሪ ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ ሙሉ በሙሉ ጸንቷልየአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነውየአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም አመልካች በሕመም ምክንያት የቀሩ መሆኑን የሚያሳይ የህክምና ማስረጃ ከመቅረቡም በላይ ስለሁኔታው ለተጠሪ አሳውቀው አያለ ይኹው ታልፎ ስንብቱ ሕጋዊ ነው ተብሎ መወሰኑ ያላግባብ ነው በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነውአቤቱታቸው ተመርምሮም በሰበር ችሉቱ እንዲታይ በመደረጉ ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎለት ቀርቦ ግራ ቀኙ በጽሑፍ ተከራክረዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን በሚከተለው መልኩ መርምሮታልአእንደመረመረውም አመልካች በሕመም ምክንያት ህክምና ላይ የቆዩና ይህንንም በስራ ባልደረባቸው በኩል ለተጠሪ አሳውቀው መሆኑ ተረጋግጦ እያለ ስለሁኔታው በአካል ቀርበው ለተጠሪ ለማሳወቅ ህመሙ ክልከላ የማያደርግ ነው ተብሎ ከአምስት ተከታታይና ከዚያ በላይ የስራ ቀናት ከስራ ስለቀሩ ስንብቱ ሕጋዊ ነው ተብሎ መወሰኑ በአግባቡ ነው ወይስ አይደለም የሚለው ነጥብ በጭብጥነት ሊመረመር የሚገባው ሁኖ ተገኝቷል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካች ከጥር ቀን ዓም እስከ ጥር ቀን ዓም ድረስ በህመም ላይ ሁነው ህክምና ሲከታተሉ የነበሩ መሆነን በሐኪም ማስረጃ የተረጋጠ ፍሬ ነገር ሲሆን አከራካሪው ፍሬ ነገር ስለህመሙ ለተጠሪ ማሳወቅ ያለማሳወቃቸው ሁኖ ፍሬ ነገርን የማጣራትና ማስረጃን የመመዘን ስልጣን የተሰጠው የስር ፍርድ ቤት በዚህ ረገድ ከአሰፈራቸው በርካታ ምክንያቶች ውስጥ ለውሳኔው አብይ ምክንያት ያደረገው የህመሙ አይነት አመልካችን በአካል ቀርበው ለተጠሪ ስለህመሙ ከማሳወቅና ፈቃድ በሕጉ አግባብ ከመጠየቅ አይከለክላቸውም የሚል መሆኑን ነው በመሰረቱ አንድ ሰራተኛ በሕመም ምክንያት ከስራ ከቀረ ስለሁኔታው ለአሰሪው ማሳወቅና ፈቃድም ማግኘት ያለበት መሆኑን በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌ ስር ከተመለከተው ድንጋጌ የምንገነዘበው ጉዳይ ነውድንጋጌው የህመም ፈቃድ ማግኘት በሕጉ የተጠበቀ መብት መሆኑና መብቱን ለማግኘት በቅድሚያ መሟላት ስለአለባቸው ሁኔታዎች በግልጽ የሚያስቀምጥ ቢሆንም ስለሁኔታው ለአሰሪው ያለማሳወቅ የሚያስከትለውን ውጤት ግን በግልጽ አያስቀምጥምይሁን እንጂ ሕመም ከስራ ለመቅረት እንደበቂ ምክንያት ሊወሰድ የሚገባው መሆኑን ሕግ አውጪው ታሳቢ አድርጎ የሕመም ፈቃድ ማግኘትን መብት የደነገገ መሆኑ ግንዛቤ ከተወሰደ በሕጉ አግባብ የሕመም ፈቃድ ያልወሰደ ስለመሆኑ የተረጋገጠ ሰራተኛ ከስራ የቀረው በበቂ ምክንያት ነው ተብሎ የሚገመትበት አግባብ ስለማይኖር ያለበቂ ምክንያት ከስራ ስለመቅረትና ውጤቱን የሚደነግገው የአዋጁ አንቀጽ ለጉዳዩ ተፈፃሚ የማይሆንበት ሕጋዊ ምክንያት የለምአዋጁ በአሰሪና በሰራተኛ መካከል ያለውን ግንኙነት በተለይ ለመግዛት ተብሎ ታስቦ የወጣ በመሆኑ በአዋጁ ውስጥ ያሉትን ድንጋጌዎችን አስተሳስሮ ተገቢውንና የአዋጁን ዓላማና መንፈስ የሚያሳካ ትርጉም ለአንድ ድንጋጌ መስጠት በሕግ አተረጓጎም ደንቦችም የተፈቀደ ጉዳይ ነው ከዚህ አንጻር ጉዳዩን ስንመለከተው አመልካች ስለመታመማቸው የሚያረጋግጥ የህክምና ማስረጃ ከሚመለከተው የህክምና ተቋም የወሰዱ መሆኑና ይህንኑም በስራ ባልደረባቸው በኩል ለተጠሪ ማሳወቃቸው በፍሬ ነገር ደረጃ ተቀባይነት ከአገኘ አመልካችን ያመማቸው ሕመም በአካል ቀርበው ለተጠሪ ለማሳወቅ ወይም ፍቃድ ለማግኘት የሚከለክላቸው አይደለም ተብሎ ከስራ ስለመቅረታቸው ያቀረቡት ምክንያት በቂ አይደለም ሊባል የሚችል አይደለምአንድ አሰሪ የህመም ፈቃድ ለሰራተኛው መስጠት እንዲችል ስለሁኔታው እንዲያውቅ የሚደረገው መሰረታዊ አላማም ሰራተኛው ከስራ በመቅረቱ ምክንያት የሚፈጠረውን ክፍተት በተገቢው መንገድ እንዲሞላ ለማድረግ ምርትና ምርታማነቱ ላይ አሉታዊ ተፅእኖ እንዳይፈጠርበት ነው ተብሎ የሚታመን መሆኑን አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌዎችን ይዘትና መንፈስ በመግቢያው ከተመለከተው የአዋጁ መሰረታዊ አላማ ጋር አንድ ላይ በማንበብ የምንገነዘበው ጉዳይ ነውስለሆነም ተጠሪ አመልካቿ በሕመም ላይ የነበሩ መሆኑን ከአወቀ በስራው ላይ ክፍተት እንዳይፈጠር ተገቢውን ለማድረግ በሚያስችለው ሁኔታ ውስጥ የነበረ መሆኑን ተገንዘበናልይህ ሁኖ እያለ አመልካችን ያለበቂ ምክንያት ከስራ ቀርተዋል በማለት የስራ ስንብት እርምጃ መውሰዱ የሕጉን መንፈስና ይዘት ያገናዘበ ባለመሆኑ ሕገ ወጥ ነውስለሆነም የበታች ፍርድ ቤቶች ጉዳዩን ከዚህ አንጻር መመልከት ሲገባቸው አመልካች በአካል ቀርበው ለተጠሪ ማሳወቅ ነበረባቸው በሚል ምክንያት ላይ ትኩረት በማድረግ ስንብቱ ሕጋዊ ነው ሲሉ የደረሱበት ድምዳሜ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ሁኖ አግኝተናል ቀጥሉ የተመለከትነው ውጤቱን ነውአንድ ሰራተኛ በአሰሪው ከስራው የተሰናበተው ህገ ወጥ በሆነ እርምጃ መሆኑ ከተረጋገጠ ውጤቱ ሰራተኛው ውዝፍ ደመወዝ ተከፍሎት ወደ ስራው እንዲመለስ ማድረግ ወይም በዚህ ምትክ ሕጋዊ ክፍያዎች ተከፍለውት እንዲሰናበት ማድረግ ስለመሆኑ የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና ተከታይ ድንጋጌዎች ያሳያሉእነዚህ በሕጉ የተመለከቱት ውጤቶች የሚወሰኑበት ምክንያትም የአዋጁን መሰረታዊ ዓላማ ያገናዘበ መሆን ያለበት ስለመሆኑ ከድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ የምንገነዘበው ጉዳይ ነውበሌላ አገላለፅ የአርምጃው ውጤት የሰራተኛውን የስራ ዋስትና እና የኢንዲስትሪውን ሰላም ለመጠበቅ በሚያስችል መንገድ ሊወሰን አንደሚገባው የድንጋጌዎቹ መንፈስና ይዘት ያሳያል ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስም አመልካችን ውዝፍ ደመወዝ ተከፍሎት ወደ ስራ እንዲመለሱ ማድረግ ተገቢነት ያለው ሁኖ አልተገኘምምክንያቱም ለዚህ ክርክር መነሻ የሆነው ምክንያት ከመከሰቱ በፊትም አመልካች ከስራ በተደጋጋሚ ይቀራሉ በሜል ተጠሪ በማስጠንቀቂያ ያለፋቸው መሆኑን የክርክሩ ሂደት የሚያሳይ ከመሆኑም በላይ አመልካች ከተጠሪ ኛ ምስክር ከነበሩትና የቅርብ አለቃቸው ከሆኑት ሰው ጋርም በጥሩ ግንኙነት ውስጥ ያለመሆናቸውንይልቁንም በመካከላቸው በተፈጠረው ፀብ የወንጀል ክስ አቤቱታ አቅርበው በሚመለከተው አካል ዘንድ በመታየት ላይ እንደሚገኝ ለዚህ ችሎት ባቀረቡት ክርክር የገለፁ በመሆኑ አመልካች ወደ ስራው ቢመለሱ ከተጠሪ ጋር መልካም የሆነ ግንኙነት ይኖራቸዋልበስራ ቦታው ላይ የኢንዲስትሪ ሰላም ይሰፍናል ብሎ ለመገመት የሚያስቸግር መሆኑን የሚያሳዩ ምክንያቶች መሆኑን ክርክሩ የሚያሳይ ነውናስለሆነም በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት አመልካች ወደ ስራ ከሚመለሱ ይልቅ በምትኩ ሕጋዊ ክፍያዎች ተከፍሏቸው እንዲሰናበቱ ማድረግ ተገቢ ሁኖ ተገኝቷል ሲጠቃለልም ከላይ በተመለከቱት ምክንያቶች የተጠሪ እርምጃ ሕገ ወጥ ሲሆን ውጤቱን በተመለከተ ደግሞ በአዋጁ አንቀጽ መሰረት መወሰን ያለበት ሁኖ ስለአገኘን ስንብቱን አስመልክቶ የተሰጠው የበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ነሐሴ ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ጥር ቀን ዓም የፀናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረተ ተሻሽሏል የተጠሪ እርምጃ ሕገ ወጥ ነው ብለናል አመልካች ወደ ስራ ከሚመለሱ ይልቅ በምትኩ ሕጋዊ ክፍያዎችበአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት የስራ ስንብት ክፍያየሚገባው በአንቀጽ ካሳበአንቀጽ ሀ መሰረት የማስጠንቀቂያ ጊዜ ክፍያ ተከፍሏቸው ይሰናበቱ ብለናልበስር ፍርድ ቤቶች የተወሰኑት የጥር ወር ዓም የ ቀን ደመወዝየታህሳስ ወር እና የጥር ወር ቀናት ዓም የሰርቪስ ቻርጅ ክፍያና የ ቀናት የአመት ፍቃድ በገንዘብ ተለውጦ የሚከፈለው ክፍያ እንደፀኑ ናቸው በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሐአ ሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሉሣ አዳነ ንጉሴ አመልካችፁ የኢትዮጵያ ኤርፖርት ድርጅት ነፈጅ እፀገነት ከድር ቀረቡ ተጠሪ አቶ በሪሁን በላይ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ውሣኔ ይሰጥልኝ በማለት ያቀረበውን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ጉዳዩ የሥራ ውል መቋረጥን የሚመለከት ነው በሥር ፍርድ ቤት ተጠሪ ከሣሽ አመልካች ተከሣሽ በመሆን ተከራክረዋል የክርክሩ መነሻ ተጠሪ ያቀረበው ክስ ነው ከሣሽ ተጠሪ ዓም ጀምሮ በጥበቃ የሥራ መደብ ተቀጥሬ ስሰራ ተከሣሽ አመልካች ዓም በተዛፈ የሥራ ስንብት ደብዳቤ ከ ዓም ጀምሮ ከሥራ ያሰናበታቸው በመሆኑ ወደ ምድብ ሥራዬ አንዲመልሰኝ ይወሰንልኝ ወይም የተለያዩ ክፍያዎችን እንዲከፍል ፍርድ ይሰጥልኝ በማለት አመልክቷል አመልካች በተከሣሽነት ቀርቦ ከሣሽ የተመደበበት የሥራ መደብ ከፍተኛ የሆነ ጥንቃቄ የሚጠይቅ ሆኖ እያለ ተከሣሽ ተጠሪ ተረኛ ሆኖ ተመድቦ ሲሰራ ማንነቱ ያልታወቀ ሰው ወደውስጥ ዘልቆ አንዲገባ በማድረግ ሰውየው አውሮፕላን የሚቆምበትና የተከለከለ ቦታ ላይ ቆሞ በፖሊሶች ተይዚል እንዲሁም ከሣሽ በተመሣሣይ ሁኔታ ዓም አራት ማንነታቸው ያልታወቁ ሰዎች ወደ ውስጥ ዘልቀው እንዲገቡ በማድረጉ አና በድርጅቱ ላይ የከፋ ችግር በመፍጠሩ ማስጠንቀቂያ በጽሑፍ ተሰጥቶት የሥራ ውል በሕጋዊ መንገድ የተቋረጠ በመሆኑ የከሣሽ ክስ የሕግ መሠረት የለውም በማለት ተከራክራል የሥር ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኃላ ተከሣሽ ማስጠንቀቂያ ሰጥቶ የተጠሪን የሥራ ውል ያቋረጠ መሆኑንና ተጠሪ በጥበቃ ሥራ ላይ እያለ ያልተፈቀደላቸው ሰዎች ወደ ድርጅቱ እንዲገቡ በማድረግ ጥፋት የፈፀሙ መሆኑን ገልዷል ነገር ግን በተጠሪ ጥፋት ምክንያት በድርጅቱ ላይ የተፈጠረ ችግር የሌለ በመሆኑ የሥራ ስንብቱ ሕገ ወጥ ነው በማለት አመልካች የተለያዩ ክፍያዎችና የማስጠንቀቂያ ክፍያ ከፍሎ ተጠሪን ከሥራ ያሰናብተው በማለት ውሣኔ ሰጥቷል በዚህ ውሣኔ ቅር በመሸኘት አመልካች ይግባኝ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርቧል የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አመልካች ለተጠሪ ማስጠንቀቂያ የሰጠ በመሆኑ የማስጠንቀቂያ ክፍያ መክፈል የለበትም በማለት የሥር ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ በዚህ ነጥብ ላይ ብቻ በማሻሻል ውሣኔ ሰጥቷል አመልካች በ ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ ተጠሪ ማንነታቸው የማይታወቅና ያልተፈቀደላቸውን ሰዎች ወደ ድርጅቱ ውስጥ በማስገባት ድርጅቱን ለከፍተኛ የፀጥታ ሥጋት የዳረገ መሆኑና አመልካች የአንድ ወር ማስጠንቀቂያ ሰጥቶ ከሥራ ያሰናበተው መሆኑነ ተረጋግጦ እያለ የሥራ ውል የተቋረጠው ከሕግ ውጭ ነው በማለት የበታች ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት አመልክቷል ተጠሪ ዓም በተዛፈ መልስ የበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የለበትም የሚለውን ነጥብ በመዘርዘር ተከራክሯል አመልካች ዓም የተፃፈ የመልስ መልስ አቅርቧል ከሥር የክርክር አመጣጥና በሰበር የቀረበው የጽሑፍ ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን አኛም የበታች ፍርድ ቤቶች አመልካች ተጠሪን ከሥራ ያሰናበተው ከሕግ ውጭ ነው በማለት የሰጡት ውሣኔ በአግባቡ ነው ወይስ አይደለም። የሚለውን ነጥብ ለይቶ ለመወሰን በቅድሚያ ተቀጣሪው ግለሰብ በቀጣሪው ተቋም እንዲያከናውን የተሰጠው ተግባራት እና የሥራ ኃላፊነቶች እያንዳንዳቸው ምን ምን አንደሆኑ በጥንቃቄ ተመልክቶ በቂ ግንዛቤ መያዝ የግድ መሆኑን ነው ከዚያ በኃላ በግለሰቡ የሚከናወኑትን የስራ ተግባራት ወይም የሥራ ኃላፊነትቶቹን ከፍ ሲል ከተጠቀሰው የሕጉ ድንጋጌ ይዘት አኳያ አንድ በአንድ በጥንቃቄ አገናዝቦ መመልከቱ እና በመመርመር ተገቢ ወደ ሆነው ድምዳሜ ላይ መድረስን ይጠይቃል ከዚህ አኳያ ወደ ተያዘው ጉዳይ ተመልስን ስንመለከተው ተጠሪ በድርጅቱ የፕሮጀክት ስራ አስኪያጅነት የሥራ መደብ ላይ ተመድቦ የዚህን ስራ መደብ ተግባራትን ሲያከናውን የነበረ ስለመሆኑ እና በዚሁ መነሻነትም የድርጅቱ ማኔጅመንት አባልም በመሆኑ ጭምር አጠቃላይ የሆነውን የድርጅቱ ስራ አመራር ውስጥም በመሣተፍ የበኩሉን ድርሻሲያከናውን የነበረ ስለመሆኑ ተጠሪ ራሱ ባቀረበው ክስ አቤቱታ ማመልከቻ በሥር ፍቤት ባቀረበው ክስ አቤቱታ ማመልከቻ እና በሥር ፍቤት በተደረገው ቃል ክርክር የታመነ ጉዳይ ስለመሆኑ የሥር ፍቤት ውሣኔ ግልባጭ ይዘት ያስረዳል ከዚህም መገንዘብ የሚቻለው ተጠሪ በፕሮጀክት ስራ አስኪያጅነቱ ከሚያከናውናቸው ዋና ዋና የሥራ ተግባራት እና ኃላፊነቶች በተጨማሪ በድርጅቱ የማኔጅመንት አባልነቱም በድርጅቱ የሥራ አመራር ኃለፊነት ውስጥ ተሣትፎ የነበረው መሆኑን መረዳት ይቻላል በፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅነቱ የስራ መደብ ለፕሮጀክቱ የሚያስፈልገውን የሰው ኃይል ብዛት የመወሰን በሥሩ ያሉትን ሠራተኞች የመምራት የመቆጣጠር የሥራ አፈፃፀማቸወን የመገምገም ብቃታቸውን የማሣደግ የፕሮጀክቱን ስራ አመራር የማቀድ የመፈፀም የማስተባበር እና የመሣሰሉትን ዋና ዋና የስራ ተግባራት እና ኃላፊነቶችን ሲያከናውን የነበረ ስለመሆኑ ተጠሪ ተመድቦ ይስራበት የነበረውን የሥራ መደብ ስራ መዘርዝር መረጋገጡን እንዲሁ ከሥር ፍቤቱ ውሣኔ ግልባጭ መገንዘብ ይቻላል እንዲህ ከሆነ ደግሞ ተጠሪ የአመልካች ድርጅት የሥራ መሪነት የሥራ ድርሻ ወይም ሚና ነበረው ከሚያሰኝ በቀር ሠራተኛ ነው ለማለት የሚቻል ሆኖ አላገኘንም በመሆኑም የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ተጠሪ የሥራ መሪ አይደለም የሚል ድምዳሜ ላይ ደርሶ የሰጠው ፍርድ ተጠሪ በድርጅቱ ማኔጅመንት አባልነቱም ሆነ በፕሮጀክት ስራ አስኪያጅነቱ ሲያከናውናቸው የነበረው የሥራ ተግባራት ኃላፊነቶች እና የሥራ አመራር የሥራ ድርሻነቱን በአግባቡ ያላገናዘበ በመሆኑ ከአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁ አንቀጽ ሐ እና የማሻሻያ አዋጁ ቁ አንቀጽ ሐ አኳያ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ አግኝተነዋል በመሆኑም ተከታዩን ውሣኔ ሰጥተናል ውሣኔ የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በኮመቁ በ ዓም የሰጠው ፍርድ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ተሽራል የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ሥራ ክርክር ችሎት በኮመቁ በ ዓም የሰጠው ብይን በፍብሥሥሕቁ መሠረት ፀንቷል ተጠሪ የሥራ መሪ ናቸው እንጂ ሠራተኛ አይደሉም ብለናል ስለዚህ ጉዳዩ በአሠሪና ሠራተኛ አዋጅ መሠረት የሚስተናገድ አይደለም የሰበር ክርክር ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራሣቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ቤዮ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ውል የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች ኛ የካ ክከተማ ወረዳ አስተዳደር ፅቤት የቀረበ የለም ኛ አቶ ኑስባ መሀመድ ቀረቡ ተጠሪ ዋጋዬ አሰፋ ጠበቃ አሌኒ አስራት ቀረቡ መዝገቡ ከሰመቁጥር ጋር ተጣምሮ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ በንግድ ቤት በኪራይ ውል የተገኘ መብት ሊቋረጥ አይገባም የሚል ጥያቄ መሰረት አድርጎ የቀረበውን ክርክር የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የአሁኗ ተጠሪ ከአቶ ግርማ እሸቴ ጋር በመሆን በአሁኑ አመልካቾች ላይ በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው የተጠሪ ክስ ይዘትም በየካ ክከተማ ወረዳ ክልል ውስጥ የሚገኘውና ቁጥሩ ለ የሆነ መኖሪያ ቤት ከቀበሌ በመከራየት እንደሚኖሩበት በቤቱ ግቢ ውስጥ ሱቅ ሰርተው መነገድ እንዲችሉ ፈቃድ ጠይቀውም የአሁኑ ኛ አመልካች ፈቅዶላቸው የኪራይ ውል ተዋውለው በስር ኛ ከሳሽ በነበሩት በአቶ ግርማ እሸቴ ስም የንግድ ፈቃድ በማውጣት ሲሰሩ የቆዩ መሆኑን በዚሁ ቤት ቁጥር ተጠሪ ከአሁኑ አንደኛ አመልካች ጋር ጥቅምት ቀን ዓም ለአንድ አመት የሚቆይ የኪራይ ውል ተፈራርመው የአሁኑ ኛ አመልካችም የንግድ ፈቃድ አውጥተው ሲሰሩበት የቆዩ መሆኑን የቁርስ ቤት ስራ ልምድ ካለው ሰው ጋር በጋራ ለመስራት በማሰብ ከኛ አመልካች ጋር መስከረም ቀን ዓም በተፈረመ ውል ትርፍ አኩል ለመስራት በመስማማት በቤቱ ውስጥ ባሉ የስር ሁለተኛ ከሳሽ አቃዎች እና ንብረቶች እንዲሰሩና ውሉም አስከ መስከረም ዓም ድረስ እንደሚቆይ በመስማማት በመስራት ላይ እያለ የአሁኑ ኛ አመልካች ለአሁኑ ኛ አመልካች ቤቱን ተጠሪ እንዳከራዩ በማስመሰል በተጠሪ ስም የነበረውን የኪራይ ውል ሰርዞ በአሁኑ ኛ አመልካች ስም አዋውሉ ኪራይ እየተቀበለ እንደሚገኝ ከሳሾች ከአሁኑ ኛ አመልካች ጋር የኪራይ ግንኙነት የሌለ መሆኑን በመዘርዘር ኛ አመልካች ውሉን እንዲቀጥል ኛ አመልካችም የያዘውን ቤት ከነሙሉ ንብረቱ ለከሳሾች እንዲያስረክቡና የገቡትን ውል ያፈረሱ በመሆኑ በውሉ መሰረት ብር ኪሳራ ለከሳሽ እንዲከፍሉ ይወሰንላቸው ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ ኛ አመልካች ለክሱ በሰጠው መልስም የስር ኛ ከሳሽ የሆኑት አቶ ግርማ እሸቴ ክስ ለማቅረብ መብት ወይም ጥቅም የሌላቸው መሆኑን በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት ያቀረበ ሲሆን በፍሬ ነገር ደረጃ ደግሞ ተጠሪ በውሉ የተከራዩትን የንግድ ቤት ለአከራይ ሳያሳውቁና ፈቃድ ሳያገኙ ለሶስተኛ ወገን አስተላልፈው የተገኙ መሆኑ ተረጋግጦ በመመሪያው መሰረት ለአሁኑ ኛ አመልካች አንዲከራይ መደረጉ የሁከት ተግባር ያለመሆኑን በመካከላቸው ያለው የኪራይ ውልም ላልተወሰነ ጊዜ የተደረገ የኪራይ ውል ከመሆኑም በላይ በፍብሔር ሕጉ መሰረት የንግድ ቤቱን ለሶስተኛ ወገን ማከራየት ከመፍቀዳቸው በፊት ለአከራዩ ሊያሳውቁ ይገባ አንደነበር ተጠሪ ከውሉ በተቃራኒ ንግድ ቤቱን ለአቶ አምደግባ መሐመድ ያከራዩ መሆኑ እና አቶ አምደግባ መሀመድ ደግሞ ለአሁኑ ኛ አመልካች ያከራዩ መሆኑ ተረጋግጦ ውሉ መቋረጡን ዘርዝሮ ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲል ተከራክሯል የአሁነ ኛ አመልካች በሰጡት መከላከያ መልስም የንግድ ቤቱን በጋራ ለመስራት ስምምነት እንደተደረገ አድርገው ያቀረቡት ሰነድ ሐሰተኛ መሆኑንና ቤቱን አከራይተዋቸው የሚጠቀሙበት መሆኑን ዘርዝረው አንደኛ አመልካች በመመሪያው መሰረት ኪራዩ ከእርሳቸው ጋር እንዲሆን ማድረጉ ሕጋዊ ነው በማለት ተከራክረዋል የስር ፍቤትም ኛ ከሳሽ የነበሩትን አቶ ግርማ እሸቴን ክስ ማቅረብ አንደማይችሉ ገልፆ በብይን ያሰናበታቸው ሲሆን በአመልካቾችና በተጠሪ መካከል ያለውን ጉዳይ በተመለከተ ግን የግራ ቀኙን ክርክር በመስማት ጉዳዩን መርምሮ ተጠሪ ቤቱን በኪራይ ከስር ኛ ከሳሽ ለነበሩት ግለሰብ ይሁን ለሌላ ለሶስተኛ ወገን በኪራይ ያስተላለፉ ስለመሆነ የሚያስረዳ የሰውም ሆነ የሰነድ ማስረጃ ያለመቅረቡን ሰኔ ቀን ዓም የተደረገው የኪራይ ውልም ወረዳው በተከራይነት የሚያውቋቸው እና ፍርድ ቤቱ የመሆን ጥቅም አላሳዩም ሲል ባሰናበታቸው በስር ሁለተኛ ከሳሽ በነበሩት አቶ ግርማ እሸቴ የተደረገ ውል እንጂ በተጠሪ የተደረገ ውል ያለመሆኑንና አቶ ግርማ እሸቴ ደግሞ የንግድ ቤቱን ለሌላ ሰው በኪራይ የማስተላለፍ መብት በውልም ሆነ በሕግ ያላገኙና የውሉ ጊዜም ታህሳስ ቀን ዓም የሚቆይ ሆኖ ውሉን ያደረጉት በራሳቸው እንጂ በውክልና ስለመሆኑ ያለመግለፁን በምክንያትነት ይዞ ተጠሪ ከአሁኑ ኛ አመልካች ጋር እንደአደረጉት ተቆጥሮ በ ዓም የውሉ ዘመን መጠናቀቁ በግልፅ ተቀምጦ እያለ በ ዓም በወጣው መመሪያ መሰረት ተጠሪ ለአሁኑ ኛ አመልካች ቤቱን ባላከራዩበት እንዲሁም ሁለተኛ አመልካች በጋራ ለመስራት ውል የተፈራረሙ መሆኑን አምነው ይዘቱን ሳላነብ ነው የፈረምኩት የሚሉትን ውል ስልጣን ባለው አካል እንዲፈርስ ባላደረጉበት ሁኔታ በመመሪያው መሰረት ከኛ አመልካች ጋር ያደረጉት ውል ቤቱን ለሶስተኛ ወገን አስተላልፈዋል ተብሎ ኪራዩ የሚቋረጥበት አግባብ የለም በማለት ተጠሪ ከኛ አመልካች ጋር ያላቸው የኪራይ ውል እንዲቀጥል ሁለተኛ አመልካችም ቤቱን እንዲያስረክቡ ሲል ወስኗል በዚህ ውሳኔ አመልካቾች ለየብቻቸው ይግባኛቸውን ለአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚው ፍቤት የሰበር አቤቱታቸውን ደግሞ ለከተማው ሰበር ሰሚ ችሎት ቢያቀርቡም ተቀባይነት አላገኙም የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንነት ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው አመልካቾች በተናጠል ባቀረቡት የሰበር አቤቱታ ተጠሪ ቤቱን ለሶስተኛ ወገን ከአከራይ ፈቃድ ውጪ አከራይተው የቆዩ መሆኑ ተረጋግጦ እያለ መመሪያው ቁጥር ለጉዳዩ አግባብነት የለውም ተብሉ መወሰኑ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ተከራክረዋል አቤቱታቸው ተመርምሮ በሰበር ችሎቱ ሊታይ ይገባዋል በመባሉ ምክንያት ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው ግራ ቀኙ በጽሁፍ እንዲከራከሩ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመረውም ተጠሪ የንግድ ቤቱን ለሶስተኛ ወገን አሳልፈው አልተገኙም በሚል ምክንያት በመመሪያው አይሸፈኑም ተበሉ መወሰኑ ተገቢ መሆን ያለመሆኑ በጭብጥነት ሊታይ የሚገባው ሆኖ አግኝቶታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው ንግድ ቤቱ የአንደኛ አመልካች ሆኖ ተጠሪ ተከራይተው ይገለገሉበት የነበረ መሆኑን ተጠሪ የንግድ ቤቱን በስር ፍቤት ክስ አቅርበው ለመክሰስ የሚያስችል መብት የለህም ተብለው በብይን ከክርክሩ ውጪ ከሆኑት ግለሰብ ጋር የኪራይ ውል አላደረጉም እፒህ ግለሰብ በ ዓም ከአሁኑ ኛ አመልካች ጋር ያደረጉትና እስከ ታህሳስ ቀን ዓም ድረስ ቆይቷል የተባለው የኪራይ ውል መብት በሌላቸው ጉዳይ የተደረገ ነው ተብሎ በስር ፍቤት ተቀባይነት ማጣቱን እና የአሁኑ ሁለተኛ አመልካች ከተጠሪ ጋር ያላቸው ግንኙነት በንግድ ቤቱ አንድ ላይ በመስራት ትርፉን ለመጋራት ተስማምተዋል በሜል ምክንያት የስር ፍቤት ሁለተኛ አመልካችን ተከራይ አይደሉም ወደሚለው ድምዳሜ መድረሱን ከዚህም በተጨማሪ በቤቱ ውስጥ አሉ የተባሉት አቃዎች ንብረትነታቸው በስር ፍቤት ኛ ከሳሽ የነበሩት የአቶ ግርማ እሸቴ ስለመሆናቸውም ተጠሪ ክሳቸውን ሲመሰርቱ በክስ ማመልከቻው ላይ ያሰፈሩና ይህንኑም በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ጭምር የአረጋገጡት ጉዳይ መሆኑን ነው ከዚህ በቀላሉ ለመገንዘብ የሚቻለው የቤት ቁጥር ለ በሚል በሚታወቀው የንግድ ቤት ውስጥ የአሁኑ ኛ አመልካች የሚኖሩ መሆኑና ይዞታውን የያዙትም ተጠሪ አያወቁ መሆነ መረጋገጡን ተጠሪ ያለ ኛ አመልካች እውቅና ንግድ ቤቱ በአቶ ግርማ እሸቴ አማካኝነት ለአሁኑ ኛ አመልካች ተሰጥቶ አመልካቹ ይዞ ባለበት ሁኔታ በመንግስት ቤቶች አጠቃቀም ላይ የተከሰተውን ችግር ለመቅረፍ ሲባል መመሪያው መውጣቱን ነው ኛ አመልካች በንግድ ቤት የሚገኘውን ትርፍ በጋራ ለመጠቀም ከስር ሁለተኛ ከሳሽ ከነበሩትና የመክሰስ መብት የላቸውም ተብሎ ከክሱ ከወጡት ከአቶ ግርማ እሸቴ ጋር በተዋዋሉት መሰረት ቤቱን ይዘው መገኘታቸውም በፍሬ ነገር ደረጃ የተረጋገጠ መሆኑን ከክርክር ሂደት ተመልክተናል በመሰረቱ ለጉዳዩ አግባብነት ያለው መመሪያ አንድ ሰው ከመንግስት የተከራየውን የንግድ ቤት ከአከራዩ እውቅና ውጪ ለሌላ ሶስተኛ ወገን አስተላልፎ መገኘቱ ከተረጋገጠ ውሉ የሚቋረጥና ቤቱን የሚያስተዳድረው አካልም በመመሪያው የተመለከቱት ሕጋዊ ምክንያቶች ተሟልተው እስከተገኙ ድረስ ውሉን ቤቱን ከቀድሞው ተከራይ ከተከራየው ሰው ጋር ሊገባ እንደሚገባ ያሳያል ይህንኑ ይዘን ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስም የበታች ፍቤቶች የኛ አመልካችን እርምጃ ሁከት ነው ኪራዩን ከተጠሪ ጋር ሊቀጥል ይገባል ወደሚለው ድምዳሜ የደረሱት ተጠሪዋ ከአሁኑ ሁለተኛ አመልካች ጋር ያደረጉት የኪራይ ውል የለም አቶ ግርማ እሸቴ ከአሁኑ ኛ አመልካች ጋር ያደረጉት ሕጋዊ ውል የለም በሚል ምክንያት ነው ይሁን እንጂ የአሁኑ ሁለተኛ አመልካች እና አቶ ግርማ አሸቴ አደረጉ የተባለው ውል ሕጋዊ መሆን ያለመሆኑ በውሉ መብትና ግዴታ ባገኙት ተዋዋይ ወገኖች ላይ ተገቢውን ውጤት የሚያስከትል ከሚሆን በስተቀር ንግድ ቤቱ ለሶስተኛ ወገን ከአሁኑ አንደኛ አመልካች እውቅና ውጪ አልተላለፈም ወደሚለው ድምዳሜ የማያደርስ ነው ይልቁንም ተጠሪ አቶ ግርማ አሸቴ ተገቢውን ውል ያደረጉ መሆኑን አምነው በአንድ የከሳሽነት ዘንግ አሰልፈው ክስ መመስረታቸው ሲታይ አቶ ግርማ እሸቴ ቤቱን ለአሁኑ ሁለተኛ አመልካች ማስተላለፋቸውን የሚያሳይ እና ተጠሪዋ በቤቱ ራሳቸው ሳይሰሩበት በሌላ አግባብ ለማሰራት የፈቀዱ መሆኑን አረጋጋጭ ነው ሲጠቃለልም የአሁኗ ተጠሪ ቤቱን ከሚመለከተው አስተዳደር አካል ጋር ውል ገብተው ከተከራዩ በላ ከአከራዩ እውቅና ውጪ ለሶስተኛ ወገን አስተላልፈው ያሉ ስለመሆኑ ተረጋግጦ እያለ የበታች ፍቤቶች አስተዳደር አካሉን የማይመለከተው የጋራ ስራ ጥቅም ስምምነት ሕጋዊ መሆን ያለመሆኑን መሰረት በማድረግ የኛ አመልካችን እርምጃ ሕገወጥ ነው በማለት መወሰናቸው በክርክሩ ሄደት የተረጋገጡትን ፍሬ ነገሮች ከመመሪያ ቁጥር አንቀጽ እንዲሁም በፍብሕቁጥር እና ስር የተመለከቱት ድንጋጌዎች አንድ ተግባር ሕገ ወጥ ነው ለማለት የሚቻልባቸው ምክንያቶች ምን እንደሆኑ ያሰፈሩትን መመዘኛ ያላገናዘበ በመሆነ ውሳኔው መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ተከታዩን ወስነናል ው ሳ ኔ በአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመቁጥር መጋቢት ቀን ዓም ተሰጥቶ በከተማው ይግባኝ ሰሚው ፍቤት በመቁጥር ሐምሌ ቀን አና በመቁጥር ሚያዝያ ቀን በተሰጡ ትእዛዝ በከተማው ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር ነሐሴ ቀን ዓም እና በመቁጥር ሐምሌ ቀን ዓም በተሰጡት ትዕዛዛት የፀናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሽራል ተጠሪ አከራካሪውን የንግድ ቤት ከአከራዩ አውቅና ውጪ ለሶስተኛ ወገን አስተላልፈው የተገኙ በመሆኑ ኛ አመልካች ከተጠሪ ጋር የነበረውን የኪራይ ግንኙነት አቋርጦ ከአሁን ሁለተኛ አመልካች ጋር ማድረጉ በመመሪያው መሰረት ህጋዊ ነው ከተጠሪ ጋር ኪራይ እንዲቀጥል አይገደድም ሁለተኛ አመልካችም ለተጠሪ ቤቱን ሊያስረክቡ አይገባም ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል ትዕዛዝ የዚህ ውሳኔ ግልባጭ ከመቁጥር ጋር ይያያዝ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ትዘ የሰመቁ ሚያዚያ ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሜ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች አቶ መንግስቱ ኦሾ ቀረቡ ተጠሪዎች ወሮ እመቤት ጥላሁን ወሮ አልማዝ ጥላሁን አቶ ስዩም ጥላሁን አቶ ፍቃዱ ጥላሁን ተወካይ ቀረቡ ወሮ ትዕግስት ጥላሁን መዝቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የጥብቅና አገልግሎት ክፍያን የሚመለከት ሆኖ በአሁን የሰበር አመልካች ከሳሽነት የተጀመረው በአዳማ ወረዳ ፍርድ ቤት ሲሆን ተጠሪዎች ደግሞ ተከሳሾች ነበሩ ከሳሽ ባቀረቡት ክስ ከተከሳሾች ጋር በ ዓም ባደረግነው የጥብቅና አገልግሎት ውል በውርስ ንብረት ላይ ክርክር እንዳካሂድና ከሚያገኙት ድርሻም ብር በቁርጥ ለመከፈል የተስማሙ ሲሆን እኔም በውሉ መሰረት በተለያዩ መዛግብት ክርክር በማድረግ ያስወሰንኩ ቢሆንም በተለያየ ጊዜ ብር ከፍለው ቀሪውን የሚፈለግባቸውን ብር ያልከፈሉኝ ስለሆነ ይህንኑ ገንዘብ በውሉ ከተቀመጠው የገደብ መቀጫ ብር ጋር እንዲከፍሉ ይወሰንልኝ ብለዋል ተከሳሾችም ለክሱ በሰጡት መልስ ከሳሽ የጥብቅና አገልግሎት አንዲሰጡ መስማማታችን የማይካድ ቢሆንም በ ዓም በጽሁፍ ያደረግነው ስምምነት የለምበማስረጃነት ባቀረቡት የውል ኮፒም ላይ የተፈረመው ፊርማ የእኛ አይደለምከከሳሽ ጋር በቃል ስምምነት ያደረግን ሲሆን ስምምነቱም በፍርድ ቤት ቀጠሮ ባለበት ቀን ብቻ ቆመው እንዲከራከሩልን ሲሆን በስምምነታችን መሰረት የሚፈለግብንን ብር የከፈልን በመሆኑ በሀሰት ያቀረበብን ክስ ውድቅ ሊሆን የሚገባ ነው ሲሉ ተከራክረዋል ፍርድ ቤቱም ኮፒው የቀረበው የጽሁፍ ውሉ የተካደ በመሆኑ ዋናውን ውል ከሳሽ እንዲያቀርቡ አዞ ተለዋጭ ቀጠሮ እንዲሰጣቸው ከጠየቁ በኋላ ዋናው ውል ከመዝገቡ ውስጥ የጠፋብኝ በመሆኑ ማግኘት አልቻልኩም በማለታቸው በቀረበው የውል ኮፒ ላይ ስማቸው የተጠቀሰውን የከሳሽ ምስክሮች እና ተከሳሾች ያቀረቡአቸውን ምስክሮች በመስማት በሰጠው ውሳኔ የከሳሽ ምስክሮች በ ዓም ከሳሽና ተከሳሾች ባደረጉት ውል ተከሳሾቹ ለጥብቅና አገልግሎት ብር ለመክፈል በከሳሽ ጽቤት ውስጥ መስማማታቸውን ሲያስረዱ በተከሳሾች በኩል ከቀረቡት ምስክሮች ውስጥ ኛው ምስክር ከሳሽ እና ተከሳሾች አንደ ቤተሰብ የሚታዩ እና ከሳሽም ተከሳሾች በፍርድ ቤት ቀጠሮ ባላቸው ጊዜ ብቻ ፍርድ ቤት እየቀረቡ ሲከራከሩ መቆየታቸውንና ተከሳሾችም በተለያዩ ጊዜያት ገንዘቡን ሲከፍሉ ማየታቸውን ከዚያም በፐርሰንት ክፈሉ ውልም ፈርሙ በማለታቸው የተነሳ ተከሳሾቹ ስላልተስማሙ ግንኙነታቸው መቋረጡን ማስረዳታቸውን ኛ ምስክር ደግሞ በፍርድ ቤት በቀጠሮ ቀን ለዋሉበት ተከሳሾቹ ለከሳሽ ገንዘብ ሲከፍሉ መቆየታቸውን እንጂ ስምምነቱ በጽሁፍ ወይም በቃል ስለመሆነ እንደማያውቁ ማስረዳታቸውን በመግለጽ ተከሳሾች ብር ለመክፈል የተስማሙ መሆናቸውን በውሉ ኮፒ ላይ ስማቸው የተጠቀሰው ምስክሮች ያስረዱ ስለሆነና ተከሳሾችም ስምምነቱ ውሸት መሆኑን ገልጸው ከመከራከራቸው በስተቀር ገንዘቡን ስለመክፈላቸው በግልጽ ክደው ባለማከራከራቸውና ባቀረቡአቸው ምስክሮችም ባለማስተባበላቸው ቀሪውን ገንዘብ ብር ሊከፍሉ ይገባል ሲል ወስኗል የመቀጫ ገንዘብን በተመለከተ ግን ከሳሽ በአንድ በኩል ውሉ እንዲፈጸምላቸው እየጠየቁ በሌላ በኩል የመቀጫ ገንዘብ እንዲከፈላቸው የጠየቁት ተገቢ ባለመሆኑ በፍህቁ መሰረት ሊከፈላቸው አይገባም ብሏል ጉዳዩ በይግባኝ የቀረበለት የአዳማ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ይግባኙን በፍሥሥህቁ መሰረት በመዝጋት ይግባኝ ባዮችን አሰናብቷቸዋል የስር ተከሳሾችም በፍርድ ቤቶቹ ውሳኔ ላይ ቅር በመሰኘት የሰበር አቤቱታቸውን ለክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት በማቅረባቸው ችሎቱ የግራ ቀኙን ወገን በማከራከር በሰጠው ውሳኔ በጽሁፍ የተደረገ የውል ስምምነት የለም በሚል በአንደኛው ተከራካሪ ወገን በተካደ ጊዜ ውል አለ የሚለው ወገን ዋናውን ውል ወይም የግልባጩ ትክክለኛነት የተረጋገጠውን በማስረጃነት ማቅረብ የሚገባው ሲሆን በዚህ በተያዘው ጉዳይ ግን ተጠሪው ዋናውን ውል ማቅረብ የማይችሉ መሆኑን የገለጹ ሲሆን ያቀረቡት የውሉ ግልባጭም ኮፒ ይህንኑ ለማረጋገጥ ሥልጣን በተሰጠው አካል ዘንድ ቀርቦ ያልተረጋገጠ ነው በመሆኑም የሥር ፍርድ ቤቶች የውል ስምምነት መኖር አለመኖሩን በውሉ ላይ ያሉትን ምስክሮች ሊሰሙ የማይገባ ሆኖ ሳለ ሰምተው የወሰኑት የፍህቁ እና እና ድንጋጌዎችን የሚቃረን ነው በማለት የሥር ፍርድ ቤቶች አመልካቾችየሥር ተከሳሾች ገንዘቡን እንዲከፍሉ የሰጡትን ውሳኔ ሽሯል የሰበር አቤቱታም ለዚህ ችሎት የቀረበው በክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ ላይ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ተፈጽሟል በሚል ሲሆን በዋናነት የጠቀሱት የቅሬታ ነጥብ ሲጠቃለል ተጠሪዎች የአባታቸውን እና የእናታቸውን የውርስ ሀብት በተመለከተ እንድከራከርላቸው በቁጥር በቀን ዓም የተጻፈ ውክልና ሰጥተው በዚሁ ውክልና መሰረት በ መዛግብት ላይ በወረዳ ፍርድ ቤት ተከራክሬ አስወስጌ እያለሁና ተጠሪዎቹም ስከራከርላቸው ስለመቆየቴ አምነው በጽሁፍ ውል አልተዋዋልንም ሲሉ በመከራከራቸው የወረዳው ፍርድ ቤት በውሉ ላይ ያሉትን የአመልካች ምስክሮችና የተጠሪዎችን ምስክሮች በመስማትና በመመዘን የአመልካች ምስክሮች ያስረዱትን የተጠሪዎቹ ምስክሮች ማስተባበል አለመቻላቸውን በማረጋገጥ የሰጠውን ውሳኔና ከፍተኛው ፍርድ ቤትም ያጸናውን ሰበር ሰሚው ችሎት ዋናው ሰነድ ከጠፋ ኮፒው በፍጹም ዋጋ እንደሌለው አድርጎ የፍርድ ቤቶቹን ውሳኔ የሻረው የህግ መሰረት የለውም የሚል ነው ተጠሪዎች በበኩላቸው በሰጡት መልስ አመልካች ተጠሪዎች ያልፈረምንበትን የሐሰት ውል አዘጋጅተው ዋናው ስለጠፋ በውሉ ላይ ባሉት ምስክሮች ይረጋገጥልኝ ሲሉ ያቀረቡትን ክርክር የወረዳው እና ከፍተኛው ፍርድ ቤት ተቀበለው ቢወስኑም የጠፋ ሰነድ የሚመሳከርበት ሌላ ሰነድ አስካልቀረበ ድረስ በሰው ማስረጃ ማረጋገጥ የማይቻል በመሆኑ ምክንያት ሰበር ሰሚው ችሎት ክሱን ውድቅ ያደረገው ተገቢ በመሆነ አቤቱታቸው ተቀባይነት ሊያገኝ አይገባም ሲሉ ተከራክረዋል ለተጠሪዎች መልስም አመልካች የመልስ መልስ በማቅረብ ተከራክረዋል የጉዳዩ አመጣጥ ከዚህ በላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት የሥር ፍርድ ቤቶች የሠጡትን ውሳኔ በመሻር ተጠሪዎች ክስ የቀረበባቸውን ገንዘብ ሊከፍሉ አይገባም ሲል የወሰነው በአግባቡ ነው። የሚለው ነጥብ በጭብጥነት ሊታይ የሚገባው ሁኖ ተገኝቷል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካችና ተጠሪ የሚከራከሩት ጥር ቀን ዓም ተፃፈ በተባለውና በ ካሜትር ስፋት ቦታ ላይ የሰፈረው የመኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል አፈፃጸም መሰረት አድርገው መሆኑንግራ ቀኙ ያደረጉት ውል በውልና ማስረጃ ያልተደረገ ከመሆኑም በላይ አመልካች መሓይም ሁነው ያደረጉት መሆኑና በሰነዱ ላይ ለአመልካች ተሰጠ የተባለው የቤት ስፋትና የገንዘብ መጠን በውሉ ላይ በተገለፀው አኳኋን ያለመሆኑን በምስክሮች ቃል የተረጋገጠው የተለያየ መሆኑንአመልካች በቦታው ላይ ቁጥር ተብሎ የተጠቀሰው ቤት የሰፈረው በ ካሜትር ብቻ ሳይሆን በ ካሜትር መሆኑን ጠቅሰው የሚከራከሩ ተጠሪ ግን በዚህ ረገድ ግልጽ መከራከሪያ ያላቀረቡ መሆኑንየፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ዳኞች እስከ አከራካሪው ቦታ ድረሰ ሂደው ተሸጠ የተባለው ባዶ ቦታ መሆኑን አመልካች ሊያሳዩ ያልቻሉ መሆኑንና ይልቁንም መኖሪያ ቤት የሸጡ መሆኑን ማስተባበያ ሊያቀርቡ አልቻሉም ወደሚለው ድምዳሜ የደረሱ መሆኑን ነው ከፍ ሲል እንደተገለፀው ተጠሪ ክስ ያቀረቡት እንደውሉ እንዲፈጸምላቸው ሲሆን አመልካች ደግሞ ውሉ የቤት ሽያጭ ውል ያለመሆኑንና ሕጋዊ ያለመሆኑን ጠቅሰው ተከራክረዋልተጠሪ አመልካች መሓይም ነኝ በማለት ስለ ውሉ ሕጋዊነት የሚያቀርቡት ክርክር በተመለከተ በስር ፍርድ ቤት ያልተነሳ ነው ከማለት ውጪ ሌላ ማስተባበያ ክርክር ያላቀረቡበት ጉዳይ ነው ይሁን አንጂ አመልካች በዚህ ረገድ መከራከሪያ ነጥብ አንስተው የተከራከሩ መሆኑን የክርክሩ ሂደት በግልጽ የሚያሳይ ከመሆኑም በላይ የሽያጭ ሰነዱም በማስረጃነት የቀረበበትና የመኖሪየ ቤት ሽያጭ የለም በማለት የተከራከሩበት ጉዳይ ነውበመሆኑም ተገቢውን ውሳኔ መስጠት ይቻል ዘንድ የሰነዱን ምንነት መለየት ጠቃሚ ይሆናልጥር ቀን ዓም የተፈረመው ሰነድ ርእሱ የ መኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት የሚል ሲሆን የገዢና ሻጭ እንዲሁም የምስክሮች ፊርማ የያዘ መሆኑን ያመለክታል ወደ ይዘቱም ሲገባ ሻጭ ተብለው የተጠቀሱት የአሁኗ አመልካች በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቦሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ክልል ወስጥ ቁጥሩ የሆነውንየቦታው ስፋት ካሜትር ሁኖ በካርታ ቁጥር ቦሌ የሆነውን በስማቸው ተመዝግቦ የሚገኘወን የመኖሪያ ቤታቸውን ለአሁኑ ተጠሪ በብር ሁለት መቶ ሺህ ሽጠው ብር ሌላ ደረሰኝ ሳያስፈልጋቸው በስምምነቱ አለት የተቀበሉና ቤቱን ያስረክቡ መሆኑንየመጨረሻውን ክፍያ ደግሞ ገዥ በሚፈልጉበት ቦታ ላይ በገዥ ስም ካርታ ሻጭ ከሚመለከተው ክፍል በስማቸው አሰርተው ካስረከቧቸው ከአንድ አመት በኋላ ብር አንድ መቶ አርባ አምስት ሺአጠቃልለው ሊከፍሏቸው መስማማታቸውን የሸጡትን ቤት በቆርቆሮ አጥር አጥረውበር ገጥመውውፃመብራትስልክ አስገብተው እንዲሁም ጊዜያዊ ሽንት ቤት ሰርተው ሊያስረክቧቸው መስማማታቸውን የሚያሳይ ነው ተጠሪም በውሉ በሰነዱ በተገለጸው አኳኃን ክፍያውን የፈፀሙና ለመፈጸም የተስማሙ ሁነው ቤቱን የተረከቡ መሆኑን በመግለፅ መስማማታቸው በሰነዱ ላይ ተጠቅሷል በሰነዱም ላይ ሁሉም ተዋዋዮችና ምስክሮች ፈርመውበታል ከላይ እንደተገለፀውም አመልካች ለክርክራቸው መሰረት ከአደረጓቸው ነጥቦች አንዱ መሓይምነት ሲሆን ክርክሩ ስለመነሳቱ ግንዛቤ ከተወሰደ ጉዳዩ በፍሕቁ ስር የተመለከተውን ድንጋጌ የሚመለከት ሁኖ ተገኝቷል የፍብሕቁጥር ድንጋጌ አንድ ስምምነት በጽሁፍ እንዲሆን ሕግ ሲያስገድድ ውሉ በጽሁፍ መሆንና ግዴታ ባለባቸው ሰዎች ሁሉና በሁለት ምስክሮች ተፈርሞ ሊረጋገጥ እንደሚገባማየት የተሳናቸው ወይም የመሐይማን ፊርማ የነሱ ለመሆኑ ውል አዋዋይ ወይም የፍርድ ፀሐፊ ወይም አንድ ዳኛ በስራው ላይ ሆነው ካላረጋገጧቸው እንደማያስገድዷቸው ከፍሕቁ እና መረዳት ይቻላልእንግዲህ ተዋዋዮች ንብረታቸውን አስመልክቶ ባላቸው ተወዳዳሪ ግንኙነት መብት ለማቋቋምለመለወጥወይም ለማስቀረት በሚደረግ ስምምነት ሁለቱም ግዴታ የሚገቡበትን ነገር አውቀውትና ተገንዝበውት ነፃ ፈቃዳቸውን ሊሰጡ ስለሚገባ ማንበብና መፃፍ ለማይችሉ ወይም ማየት ለተሳናቸው ተዋዋዮች ህጉ ልዩ ጥበቃ ያደርግላቸዋል በመሆኑም በጽሁፍ የሰፈረውን ውል ገለልተኛ በሆኑ ኛ ወገኖች ፊት ካልፈረሙ በውሉ ሊገደዱ አይችሉምአመልካችና ተጠሪ በ ዓም አደረጉ የተባለው ስምምነት ደግሞ በአዋዋይ ወይም በዳኛ ፊት እንዲደረግ ህጉ የሚያስገድደው ነውበመሆኑም አመልካች መፃይምነታቸውን ምክንያት በማድረግ የሽያጭ ውል ስምምነቱ በዳኛ ወይም በአዋዋይ ፊት አልተደረገም በሚል ምክንያት እንደማያስገድዳቸው ያቀርቡት ክርክር በበታች ፍርድ ቤቶች መታለፉ የግራቀኙን የክርክር አቀራረብና የሰነዱን ይዘት ያላገናዘበ ሁኖ አግኝተናልበመሆኑም የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሰነዱ የመንደር ውል ሁኖ እያለ በሰነዱ የሠፈሩት ነጥቦች ሁሉ ደምዳሚ ናቸው በማለት ውሉ እንዲፈፀም መወሰኑም ሆነ የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤትም አመልካች ውሉን አላስተባበሉም በማለት ውሉ እንዲፈጸም የሰጠው ውሳኔ የፍብሕቁጥር እና ድንጋጌዎችን ይዘትና መንፈስ ያላገናዘበ በመሆኑ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ሁኖ ተገኝቷልየፈፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ ውጤቱ ሲታይ ግን መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ያለበት ነው ለማለት የሚያስችል ሁኖ አልተገኘምከላይ በተጠቀሱት ህጋዊ ምክንያቶች ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሰኔ ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሐምሌ ቀን ዓም የጸናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሽራል የፌመደረጃ ፍቤት በመቁ ህዳር ቀን ዓም በዋለው ችሎቱ አመልካችና ተጠሪ ጥር ቀን ዓም ያደረጉት ስምምነት ሕጋዊ አይደለም ብሎ የሰጠው የውሳኔ ክፍል በተለወጠ ምክንያት በፍብሥሥሕቁጥር እና መሰረት ፀንቷል ግራ ቀኙ ጥር ቀን ዓም የፈረሙት ስምምነት በፍብሕቁጥር መሰረት ያልተደረገ በመሆኑ አመልካችን በሕግ ፊት የማስገደድ ሓይል የለውም ብለናልይሁን እንጂ አመልካች ከተጠሪ ብር አምስት ሺ ብር መቀበላቸውን ያልካዱ በመሆኑ ይህንነ ገንዘብ ከጥር ቀን ዓም ጀምሮ ተከፍሎ አስከሚያልቅ ድረስ ከሚታሰብ ሕጋዊ ወለድ ለተጠሪ ሊመልሱ ይገባል ብለናልአንዲሁም ተጠሪ ለአመልካች የከፈሉት ሌላ ገንዘብ ካለ በሕጉ አግባብ ከመጠየቅ ይህ ውሳኔ አያግዳቸውም ብለናል ግራ ቀኙ ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ልተ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ ታህሳስ ቀን ዓም ዳኞችአልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች ወሮ ተዋበች ኃይሌ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ አያንቱ በዩቻ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ በሽያጭ ምክንያት ተይዞ በቆየው ይዞታ ላይ ለተሰራ ቤት የወጣው ወጪ ገንዘብ ይተካልኝ የሚል ጥያቄን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኗ አመልካች ባሁኗ ተጠሪ እና በአቶ በዬቻ ሆርዶፋ ላይ በፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሚያዚያ ቀን ዓም ጽፈው ባቀረቡት የክስ ማመልከቻ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም አቶ በዬቻ ሆርዶፋ ሕዳር ቀን ዓም በተጻፈ የብድር ውል ነሐሴ ቀን ዓም የሚመለሰውን ብር አስር ሺ ብር ተበድረው መውሰዳቸውንይህንኑ ገንዘብ በውሉ በተጠቀሰው ጊዜ ካልመለሱ ደግሞ በአለምገና ከተማ ቀበሌ ክልል ውስጥ የሚገኘውንና በ ካሜትር የቦታ ስፋት ላይ የሠፈረውን ባለአስራ ስድስት ሉክዚንጎ ቆርቆሮ በመያዣነት መስጠታቸውንና ስምም ለማዞር ግዴታ ገብተው የነበሩ መሆኑንበዚህ የውል ስምምነት መሰረት ግዴታቸውን እንዲወጡም በመቁጥር በሆነው ክስ አቅርበው አቶ በዬቻ ወርዶፋ የውል ግዴታቸውን አምነው መልስ በሰጡበት ሁኔታ የአሁኗ ተጠሪ በብድር ገንዘቡ ምክንያት ለመያዣነት የተሠጠው ቤት የአቶ በዬቻ ወርዶፋ የግል ቤት ሳይሆን ከሟች እናታቸው ከወሮ ጌጤ በዳኔ ጋር በጋብቻ የተፈራ የጋረ ንብረት በመሆኑ ስምምነቱ ሕጋዊ አይደለም በሚል ምክንያት ወደ ክርክሩ ገብተው ክርክሩ ከተካሄደ በኋላ በቤቱ ላይ የተደረገው ስምምነት ሕጋዊ አይደለም ተብሎ የመጨረሻ ፍርድ የተሰጠበት ቢሆንም ይህንኑ ውሳኔ የሰጠው ፍርድ ቤት አመልካች በብድር ስምምነቱ መነሻ ያወጡትን ወጪ የመጠየቅ መብታቸውን የጠበቀላቸው መሆኑንአመልካች ለአቶ በዬቻ ሆርዶፋ ከብድር ገንዘቡ በተጨማሪ ብር ፃያ ሺ ስምንት መቶ ብር በቦታው ላይ የሰሩትን ቤት ሊለቁላቸው በአገር ሽማግሌ ፊት ተስማምተው የሰጡ ቢሆንም ይህ ስምምነትም በአሁኗ ተጠሪ ተቀዋሚነት በወራሽነታቸው ድርሻ ላይ ስምምነታቸውን ያልሰጡበት ነው ተብሎ በፍርድ ቤት ውድቅ የተደረገ መሆኑንበቦታው ላይ የሰሩት ባለሰባ ስምንት ሉክዚንጎቆርቆሮ መኖሪያ ቤትም ግምቱ ብር ሰማንያ ስምንት ሺ ሶስት መቶ ሰላሳ ብርመሆኑን ጠቅሰው በድምሩ ብርሥአንድ መቶ ዘጠኝ ሺ አንድ መቶ ሰላሳ ብር ከተለያዩ ወጪዎች ጋር እንዲከፍሉ ይወሰንላቸው ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኗ ተጠሪ ለክሱ በሰጡት መከላከያ መልስም አመልካች ውል የፈፀመችው ከአቶ በዬቻ ጋር መሆኑንውሉም ፈርሶ ወደ ነበሩበት ይመለሱ ተብሎ የተወሰነ በመሆኑ ውጤቱን በተመለከተ ክስ ማቅረብ የሚችሉት ውሉን ከተዋዋሉት ሰው ጋር መሆኑንበቦታው ላይ የተሰራ ቤት ካለመኖሩም በላይ ቤት እንዲሰሩበት ስምምነት የሌለ መሆኑንከባለይዞታው ፈቃድ ውጪ ለተሰራ ቤት የሚጠየቁበት ሕጋዊ ምክንያት ያለመኖሩንና የግንባታ ወጪ መጠኑም በተገቢው ማስረጃ ያልተደገፈ መሆኑን ጠቅሰው ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል በማለት ተከራክረዋልአቶ በዬቻ ወርዶፋ በበኩላቸው ጉዳዩ ቀድሞ በፍርድ ማለቁንና በአፈጻጸም ሂደት ላይ እንደሚገኝ እንዲሁም በቦታው ላይ የተሰራ ቤት ያለመኖሩን ጠቅሰው ተከራክረዋልየሥር ፍርድ ቤትም የቤቱን ግምትም በተገቢው ባለሙያ እንዲገመት ከአደረገ በሏላ የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ በመመርምር ተጠሪንና አቶ በዬቻን ለክሱ ኃላፊ ያደረጋቸው ሲሆን የኃላፊነት መጠኑን በተመለከተ ግን አቶ በዬቻ ከብድሩ በኋላ በሽማግሌዎች ፊት የወሰዱትን ብር እና የቤቱን ግምት ግማሽ ብር አርባ አንድ ሺህ አምስት መቶ ሰባት ብር ከሰማንያ ሰባት ሳንቲም በድምሩ ብር ስልሳ ሁለት ሺህ ሶስት መቶ ሰባት ብር ከሰማንያ ሰባት ሳንቲም የአሁኗ ተጠሪ ደግሞ የቤቱን ግምት ግማሽ ብር አርባ አንድ ሺህ አምስት መቶ ሰባት ብር ከሰማንያ ሰባት ሳንቲም እንዲከፍሉ ሲል ወስኗል ወጪና ኪሳራን በተመለተከም ብር በቁርጥየዳኝነት ብር ተጠሪና አቶ በዬቻ ወርዶፋ ለአመልካች እንዲተኩላቸው በማለት ወስኗልበዚህ ውሳኔ የአሁኗ ተጠሪ ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርበው አመልካች ጋር እንዲከራከሩ ከተደረገ በኋላ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን መርምሮ ተጠሪ አመልካች ከባዬቻ ሆርዶፋ ጋር ባደረጉት ውል የወጣውን ወጪ የሚተኩበት ሕጋዊ ምክንያት የለም ሲል ተጠሪን በተመለከተ የተሰጠውን የሥር ፍርድ ቤትን ውሳኔ ሽሮ የክሱ ምክንያት የሆነውን ጠቅላላ ገንዘብ ብር በአንድ መቶ ሶስት ሺህ ስምንት መቶ አስራ አምስት ብር ከሰባ አምስት ሳንቲም አቶ በዬቻ ሆርዶፋ ለአመልካች ሊተኩላቸው ይገባል በማለት ወስኗል በዚህ ውሳኔ የአሁኗ አመልካች ቅር በመሰኘት የሰበር አቤቱታቸውን ለክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠው ውሳኔ የሕግ ስህተተ የለበትም ተብሎ ፀንቷልየአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነውየአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም ተጠሪ በቦታው ላይ በተሰራው አዲስ ቤት የግማሽ ባለመብት ሁነው እያለ የቤቱን ግምት ሊከፍሉ አይገባም ተብሎ መወሰኑ ያላግባብ ነው የሚል ነውየሰበር አቤቱታው ተመርምሮ ለሰበር ሰሚ ችሎት እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪም ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው ግራ ቀኙ በፅሑፍ እንዲከራከሩ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተመለከተው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሣኔና አግባብነት ከአላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመረውም የዚህን ችሎት ምላሽ የሚያስፈልገው ጭብጥፁ ተጠሪ የአከራካሪውን ቤት ግምት ግማሽ ለአመልካች ለመክፈል ይገደዳሉ ወይስ አይገደዱም የሚለው ነጥብ ሁኖ ተገኝቷል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካች በተጠሪና በአቶ በዬቻ ሆርዶፋ ላይ ክስ የመሠረቱት አቶ በዬቻ ሆርዶፋ ለገንዘብ ብድር በዋስትና ውል አሳልፈው በሰጧቸው ቦታ ላይ አዲስ ቤት ሰርተው ቤትና ይዞታውን በመያዝ በመጠቀም ላይ እያሉ ይፄው የመያዣ ውል ሕጋዊ አይደለምሊፀና አይገባም የሚል ክርክር በተጠሪ በኩል ቀርቦ ውሉ ሊፈርስ አንደሚገባና ይፈርሣል ከተባለም ግራ ቀኙ ወደ ነበሩበት ቦታ እንዲመለሱ ተብሎ በመቁጥር በስር ፍርድ ቤት ከተወሰነ በኋላ ለአሁኑ የሠበር አቤቱታ መነሻ የሆነው ክስ መቅረቡንበዚህ ክስም አመልካች ዳኝነት የጠየቁት ለአዲስ ግንባታ ያወጡት ወጪ አቶ በዬቻ ሆርዶፋና ተጠሪ እንዲከፍሉ ይወሰንላቸው ዘንድ መሆኑን ነው ተጠሪም የመያዣ ውሉ የተደረገው ከአቶ በዬቻ ሆርዶፋ ጋር በመሆኑ ተጠሪን የሚያስጠይቅበት ህጋዊ ምክንያት ያለመኖሩንና ከባለይዞታው እውቅናና ፈቃድ ውጪ ለተሰራ ግንባታ ተጠያቂ የሚሆኑበት የህግ አግባብ ያለመኖሩን ጠቅሰው ውሉ በተጠሪ ላይ ተጠያቂነት የሚያስከትል አይደለም በማለት የሚከራከሩ መሆኑን ተገንዝበናል በአመልካችና በአቶ በዬቻ ሆርዶፋ መካከል የተደረገው የመያዣ ስምምነት በባልና ሚስት የጋራ ንብረት ላይ የተደረገ ነው ተብሎ ሕጋዊ የሆነ የቤት መያዣ ውል እንደሌለ በፍርድ ቤት ውሳኔ የተረጋገጠ ሲሆን ውሉ ፈራሽ ነው ተብሎ በፍርድ ቤት ሲወሰንም አመልካች አለኝ የሚሉትን መብት በክስ ማስጠበቅ የሚችሉ መሆኑ ተገልጾ መወሰኑን ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ ችለናል አመልካች ለአሁኑ የሰበር አቤቱታ መነሻ የሆነውን ጉዳይ ያቀረቡትም የቤት መያዣ ውል ሕጋዊ አይደለም ፈራሽ ነው ቤቱን ለተጠሪና ለአቶ በዬቻ ሆርዶፋ ሊያስረክቡ ይገባል ተብሎ ውሣኔ ከተሰጠ በሁዋላ ሲሆን ተጠሪ በይዞታው ላይ በአመልካች ገንዘብ የተሰራ አዲስ ግንባታ መኖሩን በተመለከተ ያቀረቡት የማስተባበያ ክርክር በማስረጃ ያልተደገፈ ሁኖ በመገኘቱ በስር ፍርደ ቤት ውድቅ የሆነ ሲሆን የበላይ ፍርድ ቤቶችም በዚህ ረገድ የተለዬ ድምዳሜ ላይ አልደረሱምአመልካች አዲስ ግንባታ መኖሩን ጠቅሰው ይህንነ ለማስረዳት የቆጠሩት ማስረጃ በስር ፍቤት ተቀባይነት ያገኘ ሲሆን የቤቱ ግምትም በሚመለከተው አካል ተገምቶ ብር ነው ተብሎ መረጋገጡን የስር ፍቤት የውሣኔ ግልባጭ ያሣያል የበላይ ፍርድ ቤቶች ተጠሪን የተሰራውን ቤት የግንባታ ወጪ ግማሹን ተጠሪ ሊጠየቁ አይችሉም ወደሚለው ድምዳሜ የደረሱት ለመያዣ ውሉ ስምምነት ምክንያት የሆኑት ተጠሪ ሳይሆኑ አቶ በዬቻ ሆርዶፋ ናቸው በሚል ምክንያት ነው አንግዲህ ከላይ የተመለከቱት ነጥቦች በስር ፍቤት የተረጋገጡ ሲሆን ከላይ እንደተገለጸው ምንም እንኳን የመያዣ ውሉ የጋራ ባለንብረቶችን ስምምነት ሳያገኝ የተደረገ ነው ተብሎ ፈራሽ ቢሆንም ውሉ በመፍርሱ ወይም በመሰረዙ ምክንያት ንብረት የመመለስ ግዴታ ያለበት ሰው ንብረቱን ለውጦ ወይም በዚሁ ላይ ወጪ አውጥቶ ከሆነ ባወጣው ወጪ መጠን ሊጠይቅ እንደሚገባ የፍሕቁ ያመለክታል ስለሆነም አመልካች ይዞታውንና ቤቱን እንዲለቁ ሲደረግ ቤቱንና ቦታውን እንዲረከቡ ዳኝነት ያገኙት ሰዎች በቦታው ላይ የሰፈረውን ቤት ግምት ሊከፍሉ የማይገባበት ምክንያት የለምምክንያቱም አመልካች በቦታው ላይ አዲስ ቤት ሲገነቡ ተቃውሞ የቀረበባቸው መሆኑ በፍሬ ነገር ያልተረጋገጠ ሲሆን ይዞታውን ለመያዝም የቻሉት ሕጋዊ ውል አለኝ በሚል አምነት መሆኑን የክርክሩ ሂደት ያሳያል ይህ ድንጋጌ የወጪውን መመለስ በተመለከተ ያላግባብ ስለመበልፀግ የተመለከቱት ድንጋጌዎች ተፈፃሚነት እንደሚኖራቸውም ያስገነዝባል ከውል መፍረስ ጋር ተያይዞ ለሚነሳ የወጪ ክርክር ወጪውን አውጣሁ የሚለው ወገን በሕጉ ያለው መፍትሔ ምን አንደሆነ ሕጉ ያስቀመጠው ሁኔታ ይህ ከሆነ ተጠሪ በቤቱ ላይ መብት አለኝ የሚሉት በሟች እናታቸው በወሮ ጌጤ በዳኔ ድርሻ በመሆኑ እና አዲስ የተሰራውንም ቤት እንዲረከቡ መብት የተጠበቀላቸው ስለሆነ በአመልካች ጥሬ ገንዘብ የተሰራውን ቤት ሲወስዱ ገንዘቡን የማይመልሱበት ሕጋዊ አግባብ የለም ምክንያቱም ጉዳዩ ከፍብሕቁጥር ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ የሚታይ ነው እንጂ ተጠሪን በውሉ ስምምነት ያልሰጡ መሆኑን ብቻ መሰረት አድርጎ የሚታይ አይደለም ያላግባብ የመበልጸግ ጥያቄ የውል ግንኙነትን መሰረት በማድረግ የዳኝነት መፍትሔ የሚሰጥበት አለመሆኑ ግልጽ ሁኖ እያለ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎትና ሰበር ሰሚ ችሉት ጉዳዩን ከተጠሪ የውሉ ተካፋይ ያለመሆን ጋር በማያያዝ የሰጡት ዳኝነት የፍብሕቁጥር እና በፍብሕቁጥር እና ተከታይ ቁጥሮች ስር የተመለከቱትን ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ ባለገናዘበ መልኩ ሁኖ ተገኝቷልሲጠቃለልም አመልካች በቤት መያዣ ውል ምክንያት በያዙት ይዞታ ላይ በራሳቸው ገንዘብ ለሰሩት ግንባታ ተጠሪ የቤቱን ግማሽ ድርሻ እንዲረከቡ ከተደረገ ቤቱ የተሰራበትን ወጪ ለአመልካች የማይተኩበት ህጋዊ ምክንያት ያለመኖሩን ከፍሕቁጥር አና ተከታይ ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ የምንረዳው በመሆኑ ተጠሪን በተመለከተ የተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ሁኖ አግኝተናል በመሆኑም ተከታዩ ውሳኔ ተሰጥቷል ውሣኔ በኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁጥር የካቲት ቀን ዓም ተሰጥቶ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር መጋቢት ቀን ዓም የፀናው ውሳኔ በፍብስስህቁ መሰረት ተሽሯል በፊንፊኔ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሐምሌ ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ጸንቷል ተጠሪ አመልካች የሰሩትን ቤት ዋጋ ግምት ግማሽ ብር አርባ አንድ ሺህ አምስት መቶ ሰባት ብር ከሰማንያ ሰባት ሳንቲም በዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በተጠቀሰው አግባብ ለክርክሩ ከወጡ ወጪዎች ጋር የመክፈል ግዴታ አለባቸው ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ለመዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤዮ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሉሣ አዳነ ንጉሴ አመልካችፁ አቶ ፀጋዬ አማን ተወካይ ዘነበች አበራ ቀረቡ ተጠሪዎች አቶ መሐመድ ነጋሽ ኑ ጠበቃ ሸምስ ከድር ቀረበ ወሮ ከድጃ ሚፍታህ በየካ ክፍለ ከተማ የወረዳ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ልማት ፅቤት ነፈጅ አንዋር ሙስጠፋ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ ከመንግስት የንግድ ቤት ኪራይ ውል ጋር ተያይዞ የቀረበን ክርክር የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ አመልካች በአሁኑ ተጠሪዎች ላይ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተማ አስተዳደር መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመሰረቱት ክስ መነሻነት ነውበአመልካች የቀረበው የክስ አቤቱታ ይዘትም በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ ክልል ውስጥ የሚገኘውንና ቁጥሩ የሆነውን ንግድ ቤት ከወረዳው በሕጉ አግባብ ተከራይተው እና የንግድ ፈቃድ በማውጣትና የዳግም የንግድ ምዝገባ አካሂደው በመነገድ ላይ እያሉ ያለባቸውን የስራ ጫና ለማቃለል ሲሉ ከአሁኑ ኛ አና ኛ ተጠሪዎች ጋር መጋቢት ቀን ዓም ጀምሮ የስራ ውል በማድረግ ለተጠሪዎቹ ደመወዝ እየከፈሉ በቤቱ እየሰሩበት እያለ ተጠሪዎች ወደ ወረዳው አስተዳደር በመፄድ ተቀጣሪዎች አይደለንምተከራይተን ነው በማለት አስመዝገበው በመገኘታቸው አመልካች ከእነዚህ ተጠሪዎች ጋር የነበራቸውን የሥራ ቅጥር ከጥቅምት ቀን ዓም ጀምሮ ያቋረጡ መሆኑንከዚህ በኋላም ቤቱን እነዚህ ተጠሪዎች እንዲለቁ አመልካች ቢጠይቋቸውም ሊለቁ ፈቃደኛ ያለመሆናቸውንቤቱንና ግምቱ ብር የሆነውን አታክልት ይዘው አንደሚገኙኛ ተጠሪም ኛ እና ኛ ተጠሪዎችን ከንግድ ቤቱ አንዲያስለቀቅላቸው ቢጠየቅም በመመሪያ ቁጥር እና በተሰጠው ስልጣን መሰረት ሊፈጽም ያልቻለ መሆኑን በመዘርዘር ቤቱና አታክልቱ እንዲለቀቅላቸው ዳኝነት ጠይቀዋል ኛ እና ኛ ተጠሪዎች ቀርበው በሰጡት መልስም ከአመልካች ቤቱን በብር ወርሃዊ ኪራይ መከራየታቸውንየስራ ቅጥር ውል የሌላቸውና የተከራይ አከራይ መመሪያ ሲወጣ አመልካች ፈርተው ተጠሪዎችን ፍጹም በሆነ የሞራል መገደድ ያስፈረሙ መሆኑንና ቅጥሩም የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ ስለ ስራ ቅጥር ውል ፎርም የሚደነግገውን ፎርማሊቲ የማያሟላ መሆኑን በመዘርዘር ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል በማለት የተከራከሩ ሲሆን ኛ ተጠሪ ደግሞ ክሱ እንደማይመለከተውና አመልካች ቤቱን ያለአከራይ ፈቃድ ለሶስተኛ ወገን አስተላልፈው መገኘታቸው በሚመለከተው ኮሚቴ ተጣርቶና ተረጋግጦ በመመሪያው መሰረት ለኛ እና ኛ ተጠሪዎች ኪራዩ መደረጉን ገልፆ ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል በማለት ተከራክሯልከዚህም በተጨማሪ ወሮ ዘነበች አበራ የንግድ ድርጅቱን በሕጉ አግባብ የገዙትና ስመ ፃብቱ እንዲዞርላቸው ሊወሰን አንደሚገባ ጠቅሰው ማመልከቻ በማቅረባቸው ጣልቃ ገብተው እንዲከራከሩ ተደርጓልፎጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍቤትም ግራ ቀኙን አከራክሮና ማስረጃዎችን በመስማት ጉዳዩን በመመርመር በተጠሪዎች መካከል የተደረገው ውል በመመሪያ ቁጥር እና ቁጥር መሰረት የተደረገ ነውየቅጥር ውሉ አሳማኝነት የለውም የሚል ምክንያት ይዞ ኛ ተጠሪ ከኛ እና ኛ ተጠሪዎች ጋር ያደረገው ውል ተቋርጦ የአመልካች ተከራይነት መብት ሊረጋገጥ አይገባምኛ አና ኛ ተጠሪዎች ቤቱንና አታክልቱን ለቀው ለአሁኑ አመልካች ሊያስረክቡ አይገባም እንዲሁም የጣልቃ ገቧ አቤቱታ ተቀባይነት የለውም በማለት ወስኗል የአሁኑ አመልካችና ወሮ ዘነበች አበራ በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ለየብቻቸው የይግባኝ ቅሬታቸውን ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ይግባኝ ሰሚ ችሎት ያቀረቡ ሲሆን ፍርድ ቤቱም ግራ ቀኙን ከአከራከረ በኋላ መዛግብቱን አንድ ላይ አጣምሮ በመመርመር ኛ እና ኛ ተጠሪዎች ተቀጣሪ ሰራተኛ መሆናቸው ተረጋግጧል የሚል ምክንያት ይዞ በአነዚህ ተጠሪዎችና በአሁኑ አመልካች መካከል የኪራይ ውል የለምወሮ ዘነበች አበራ የንግድ መደብሩን የገዙት ስለመሆኑ ያላስመዘገቡ በመሆኑ በመመሪያው መሰረት ተጠቃሚ ሊሆኑ አይችሉም የሚሉትን ምክንያቶችን ይዞ የስር ፍርድ ቤትን ውሳኔ በማሻሻል በወሮ ዘነበች አበራ የቀረበውን አቤቱታ ውድቅ ያደረገው ሲሆን ኛ እና ኛ ተጠሪዎች ግን ከአመልካች ጋር ያላቸው ግንኙነት የቅጥር ውል ነው በማለት ኛ ተጠሪ ከአሁኑ አመልካች ጋር ያለውን ውል ማቋረጡ ያላግባብ ነው ብሉ ደምድሟል የአሁኑ ተጠሪዎችም ይህን ውሣኔ በከፊል በመቃወም የሰበር አቤቱታቸውን ለከተማ አስተዳደሩ ሰበር ሰሚ ችሎት ያቀረቡ ሲሆን ችሉቱም ግራ ቀኙን ከአከራከረ በኋላ ጉዳዩን መርምሮ የይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ውሳኔ በድምፅ ብልጫ በመሻር ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ጉዳዩን እንደገና ተመልክቶ ተገቢውን ውሳኔ እንዲሰጥበት የወሰነ ሲሆን ጉዳዩ የተመለሰለት ፍርድ ቤትም አመልካችንና ተጠሪዎችን በድጋሚ አከራክሮ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀድሞ የሰጠውን ውሳኔ ሙሉ በሙሉ አፅንቷልከዚህ በኋላ ለከተማው ሰበር ሰሚ ችሎት የሰበር አቤቱታቸውን ያቀረቡት የአሁኑ አመልካች ሲሆኑ ተቀባይነት አላገኙምየአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሠበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘቱም በኛ እና ኛ ተጠሪዎች እና በአመልካች መካከል የአሰሪና ሰራተኛ ግንኙነት ስለመኖሩ በስር ፍርድ ቤት በሚገባ ተረጋግጦ እያለ ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ቀድሞ የሻረውን ውሳኔ ጉዳዩ በከተማው ሰበር ሰሚ ችሎት ሲመለስለት ያለምንም ምክንያትና ትችት የሥር ፍርድ ቤትን ውሳኔ ማፅናቱ ያላግባብ ነው በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ሲሆን አቤቱታቸው ተመርምሮም በዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት እንዲታይ በመደረጉ ለተጠሪዎች ጥሪ ተደርጎላቸው ተጠሪዎች ቀርበው ግራ ቀኙ በፅሑፍ እንዲከራከሩ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለ መልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን የሰበር ፅሑፍ ክርክር ለሰበር አቤቱታ መነሻ ከሆነው ውሣኔ እና አግባብነት ካላቸው የሕጉ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመረውም በዚህ ችሎት ምላሽ ሊሰጥበት የሚገባው ነጥብ የሰበር አቤቱታ የቀረበበት ውሣኔ ላይ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ተፈፅሞበታል ለማለት ይቻላል። የሚለው ነጥብ በጭብጥነት ሊታይ የሚገባው ሁኖ አግኝተናል ይህንኑ ጭብጥ ለመመለስም የሸሪዓ ፍርድ ቤቶች በሕጉ ተለይቶ የተሰጣቸውን ስልጣን ምን እንደሆነ መመልከቱ ተገቢ ይሆናል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካችና ተጠሪ ባልና ሚስት የነበሩ መሆኑን ባሁኑ ደረጃ ተለያይተው እንደሚገኙና በባልና ሚስትነት ሲኖሩ በሳውዲ አረቢያ ውስጥ በሚገኘው የኢትዮጵያ ቆንዕላ ጽቤት ነሐሴ ቀን ዓም በሽማግሌዎች ፍቺ ተደረገ በተባለ የእርቅና የግልግል ስምምነት የሚል ርዕስ ባለው ሰነድ ጋብቻውን በፈቃዳቸው አፍርሰው ንብረቱንም ሆነ በጋብቻ ወቅት ያፈራትን ሕጻን አስተዳደግ በተመለከተ ስምምነት ተደርጓል በሚል ምክንያት ተጠሪ ሰነዱን ለፌዴራል ከፍተኛ ሸሪዓ ፍርድ ቤት አቅርበው ፍርድ ቤቱም አመልካች በሌሉበት ሁኔታ የካቲት ቀን ዓም በዋለው ችሎት ስምምነቱ ፀድቋል ተበሎ የተወሰነ መሆኑንና አመልካች ይህንኑ ውሳኔ ለማስነሳት የተቃውሞ አቤቱታ ማቅረባቸውን ለአቤቱታቸው መሰረት ያደረጉት ምክንያትም ተጠሪ አለ በማለት ለፍርድ ቤቱ ያቀረቡት ስምምነት የማያውቁትና በተጠሪ ፍላጎት ብቻ ተፅፎ የቀረበ እንዲሁም የአመልካችን የንብረት መብትም ሆነ የህጻኗን አስተዳደግ የጎዳ መሆኑን መጥቀሳቸውን የሚያሳይ መሆኑን ነው በመሰረቱ የኢፌዲሪ ህገ መንግስት በአንቀጽ ስር የግልና የቤተሰብ ሕግን በተመለከተ በተከራካሪዎች ፈቃድ በሀይማኖት ወይም በባሕሎች ሕጎች መሰረት መዳኘትን በሕገ መንግስቱ ክልከላ እንዳልተደረገበት በግልጽ ከማስቀመጡም በላይ ዝርዝሩ በሕግ እንደሚወሰን ያሳያል በሸሪዓ ፍርድ ቤት የመዳኘት መብትም ምንጩ ይኹው የሕገ መንግስቱ ድንጋጌ ሲሆን የሸሪዓ ፍርድ ቤቶች በአዋጅ ቁጥር መሰረት ተደራጅተዋል በዚሁ አዋጅም ስልጣናቸው ተለይቶ ተቀምጧል በአዋጁ የክርክሩን የአመራር ሥርዓት ካልሆነ በስተቀር የሸሪዓ ፍርድ ቤቶች በስረ ነገር ስልጣናቸው ሥር የሆኑ ጉዳዮች የሚቀርብላቸውን አቤቱታና ክርክር የሚወስኑት የሸሪዓ ህግን መሠረት በማድረግ እንደሆነ በአዋጅ ቁጥር በአንቀጽ ስር በግልፅ የተደነገገ ሲሆን አንድ ሰው ለሸሪዓ ፍርድ ቤት ክስ ወይም አቤቱታ ሲያቀርብ ሥነ ሥርዓታዊ ከሆነው ጭብጥና ጥያቄ ውጭ የሆኑት ጉዳዮች በሸሪዓ ህግ ለመዳኘት ፈቃድ የሰጠ መሆኑም ሊረጋገጥ ይገባል በመሆኑም የሸሪዓ ፍርድ ቤት ጉዳዩን ተመልክቶ ዳኝነት ከመሰጠቱ በፊት በአዋጅ ቁጥር ዓም አግባብ ጉዳዩን ለማየት ስልጣን የተሰጠው መሆኑን በቅድሚያ ሊያረጋግጥ የሚገባ መሆኑን ከአዋጁ አንቀጽ ድንጋጌና ከፍብሥሥሕቁጥር እና ለ ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ የምንገነዘበው ጉዳይ ነው ይህ ችሎትም በኢፌዲሪ ህግ መንግስት አንቀጽ ሀ እና አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ጣምራ ንባብ መሰረት ስነ ስርዓታዊ የሆነ የህግ ጥያቄን ብቻ ለማየት ስልጣን አንዳለው ግንዛቤ በመውሰድ በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ውሳኔ ስነ ስርዓታዊ ሕጎችን መሰረት አድርጎ የተሰጠ መሆን ያለመሆኑን ከጭብጡ አንጻር መርምራል ከዚህ አንጻር ጉዳዩን ስንመለከተው ተጠሪ በሸሪዓ ፍርድ ቤት የእርቅ ስምምነት እንዲፀድቅላቸው ጥያቄ ሲያቀርቡ ያቀረቡት ሰነድ የእርቅ ግልግል ስምምነት መሆኑን በርፅሱ የሚገልፅና በይዘቱም ጋብቻንና ውጤቱን እንዲሁም የልጅ አስተዳደግን በተመለከተ ግራ ቀኙ ያደረጉትን ስምምነትን ምንነት የያዘ ነው ይሁን እንጂ ስምምነቱ የተደረገው የሸሪዓ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን ከመጀመሪያው ለማየት በቀጥታ በተከፈተለት መዝገብ ሳይሆን በውጪ አገር ተደርጎ የመጣው የእርቅ ስምምነት እንዲፀድቅ ተጠሪ አመልካች በመሆን ባስከፈቱት መዝገብ ነው በዚሁ መዝገብ ላይ በአመልካችነት የአሁኑ ተጠሪ ስም የተመዘገበ ሲሆን በመዝገቡ ተጠሪ በሚል በተቀመጠው ቃል ትይዩ ግን የአሁኗ አመልካች ወይም ለጉዳዩ ተከራካሪ የሆነ ሰው ስም ያለመመዝገቡን የውሳኔው ግልባጭ ያሳያል በመሰረቱ አንድ አርቅ በፍርድ ቤት ሊፀድቅ የሚችለው ጉዳዩ ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት በመታየት ሂደት ላይ አያለ ተከራካሪ ወገኖች ጉዳዩን በስምምነት የጨረሱ መሆኑን ገልፀው ይኹው ስምምነታቸው ለሕግ እና ለሞራል ተቃራኒ ያለመሆኑ ከተረጋገጠ በኋላ እርቁ ወይም ስምምነቱ በፍርድ ቤት ተመዝግቦ ክርክሩ አንዲቆምላቸው ሲያመለክቱ ስለመሆኑ የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ ይዘትና መንፈስ ያሳያል ከዚህ ውጪ ከፍርድ ቤት ውጪ በሚደረግ እርቅ ወይም ግልግል መሰረት ያለመግባባትን ያስቀሩ ወይም ለጉዳያቸው እልባት ያገኙ ሰዎች አርቁ ወይም ግልግሉ እንደተፈረደ ፍርድ ሊቆጠርላቸው የሚገባ እና በውጤቱም በፍርድ ቤት ማስመዝገብ ወይም ማስፀደቅ ሳያስፈልገው ራሱን ችሎ ሊፈጸም የሚችል ስለመሆነ ከፍብሕቁጥር እና ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ የምንገነዘበው ጉዳይ ነው በመሆኑም ተጠሪ እርቁ ለሸሪዓ ፍርድ ቤት እንዲጸድቅ ያቀረቡት ማመልከቻ በሕጉ ያልተቀመጠውን ስርዓት መሰረት በማድረግና በአዋጅ ቁጥር አግባብም ለሸሪዓ ፍርድ ቤት ባልተሰጠው ሁኔታ ነው ከዚህም በተጨማሪ ከላይ እንደተገለጸው የአሁኗ አመልካች በአካል ያልቀረቡ ከመሆኑም በላይ ተጠሪ በሕጉ አግባብ ተወክለው ጉዳዩ ያልታዬ ስለመሆኑ የክርክሩ ሂደት ያሳያል ይልቁንም አመልካች ያቀረቡት የእርቅ ስምምነት ይዘት አመልካች የማያውቁት እና በተጠሪ ተፅፎ የቀረበ ነው በማለት ለመቃወም አቤቱታ ማቅረቢያ መነሻ ያደረጉ መሆኑ ሲታይ ተጠሪ ነሐሴ ቀን ዓም ተደረገ የተባለውን ስምምነት በሸሪዓ ህግ መሠረት በሸሪዓ ፍርድ ቤት ለመዳኘት ቀድመው ፈቃዳቸውን በአዋጁ አንቀጽ እና ድንጋጌዎች አነጋገር መሰረት ሰጥተዋል ለማለት ሁሉ የማያስደፍር መሆኑን ከክርክሩ ዛደት ተገንዝበናል ምክንያቱም አመልካች በሸሪዓ ፍርድ ቤት ለመዳኘት ፈቃደኛ መሆናቸውን ለማረጋገጥ በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ እና ከአዋጁ ጋር በተያያዘው አባሪ ፎርም በመሙላት ማረጋገጥ እንደአለባቸው ሕጉ ያሳያል ይህም የመከራከር መብትን በህጉ አግባብ ለማስከበርና ለማረጋገጥ የተዘረጋ ስርዓት መሆኑ የሚታመን ነው በእነዚህ ሁሉ ምክንያቶች በጉዳዩ ላይ ተደረገ የተባለው የእርቅ ስምምነት በሌላ አግባብ ውጤት ከሚያገኝ በስተቀር በሸሪዓ ፍርድ ቤትም ሆነ በመደበኛ ፍርድ ቤት ክርክር በሌለበት ሁኔታ ቀርቦ የሚጸድቅበት ሕጋዊ አግባብ የሌለ በመሆኑ እርቁ መፅደቁ ከአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና ከፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌዎች አንጻር ሲታይ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ሁኖ ስለአገኘነው ተከታዩን ወስነናል ሮብ ውሳኔ በፌዴራል ከፍተኛ ሸሪዓ ፍርድ ቤት በመቁጥር የካቲት ቀን ዓም እና ህዳር ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራል ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት በመቁጥር ታህሳስ ቀን ዓም በትአዛዝ የፀናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሽራል በአመልካችና በተጠሪ መካከል ነሐሴ ቀን ዓም በውጪ አገር ተደረገ የተባለው ስምምነት በሸሪዓ ፍርድ ቤት በቀጥታ ቀርቦ የሚጸድቅበት አግባብ የለም ብለናል አመልካች ከተጠሪ ጋር በጋብቻ ተሳስረው የኖሩ ከሆነ ውጤቱንም ሆነ የልጅ አስተዳደግን በተመለከተ በሕጉ በተዘረጋው ስርዓት መሰረት ከመጠየቅና መብታቸውን ከማስከበር ተጠሪ ነሐሴ ቀን ዓም ተደረገ የሚሉት ስምምነት በሸሪዓ ፍርድ ቤት ጸድቋል ተብሎ ሊከለከሉ አይገባም ብለናል ተጠሪም ስምምነቱ በሸሪዓ ፍርድ ቤት ጸድቋል ከሚለው ነጥብ በመለስ ይህንነ ስምምነት መሰረት አድርገው የሚያቀርቡትን ክርክር ይህ ውሳኔ አይከለክላቸውም ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካችፁ ወሮ ብዙነሸ ወሚካኤል ወኪል ታፈሱ አሰፋ ቀረቡ ተጠሪዎች እነ አቶ ሽመልስ ቦጋለ ጠበቃ ተስፋዬ ግዛው ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የጋራ ንብረት ክፍፍል ጥያቄን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪዎች በቅምብቢት ወረዳ ፍቤት ባሁኗ አመልካች ላይ በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው የተጠሪዎች ክስም በውርስ የሚገባቸውን የሟች አባታቸውን ቆርቆሮ ቤት የአሁኗ አመልካች ይዘው እንደሚገኙ ገልፀው የቤቱን ግማሽ ግምት ብር ሃያ አምስት ሺህ ብር አመልካች እንድትሰጣቸው ወይንም ቤቱን በአይነት እንድታካፍላቸው ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኗ አመልካችም የቤቱ ግምት ያላግባብ ከፍ መደረጉን ቤቱ ሶስት ክፍል ሰርቪስ ቤት ቢሆንም ብር አያወጣም በማለት ተከራክረዋል የወረዳው ፍቤትም አመልካች የቆርቆሮ ቤቱን የተጠሪዎች አባት ድርሻ ሊያካፍሉ ይገባል በማለት ውሳኔ ሰጥቶ በዚህ ውሳኔ ላይ አመልካች ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለሰሜን ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት አቅርበው ፍቤቱም ግራ ቀኙን ከአከራከረ በኋላ ለክርክሩ መነሻ የሆነውን ቤት ስንት ብር እንደሚያወጣ በባለሙያ ተገምቶ በአማራጭ በቀረበው ክስ ግምት ላይ ተመስርቶ ውሳኔ እንዲሰጥ በማለት ጭብጥ ይዞ ለስር ፍቤት ጉዳዩን መለሰለት ሲሆን የወረዳ ፍቤትም የሸኖ ከተማ አስተዳደር በባለሙያ እንዲያስገምት ትፅዛዝ ሰጥቶ ይሄፄው አካልም በፍቤቱ ትፅዛዝ መሰረት በባለሙያ አስምምቶ የቤቱ ግምት ብር ዘጠና ሶስት ሺህ ሰባት መቶ ፃምሳ ብር መሆኑን በቁጥር በ ዓም በተፃፈ ደብዳቤ ገልጾለት ፍቤቱ ይህንኑ ግምት ከተቀበለ በኋላ ግራ ቀኙ አስተያየት እንዲያቀርቡ አድርጎ አመልካች ግምቱ ትክክል አይደለም የሚል ተቃውሞ ያቀረቡ መሆኑን ከመዘገበ በኋላ ጉዳዩን መርምሮ አመልካች ግምቱን የተቃሙበት ምክንያት በቂ አይደለም የሚል ምክንያት ይዞ በቀረበው ግምት መሰረት ተጠሪዎች የአመልካችን ድርሻ ከፍለው ቤቱን እንዲወስዱ ወይም ለክርክሩ መነሻ የሆነውን ቤት እኩል መካፈል የሚቻል ከሆነ እኩል አንዲካፈሉ ወይም ሸጠው ገንዘቡን እኩል እንዲከፋፈሉ በማለት ወስኗል በዚህ ውሳኔ አመልካች ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለሰሜን ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት የሰበር አቤቱታቸውን ደግሞ ለክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ቢያቀርቡም ተቀባይነት አላገኙም የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም የተጠሪዎች የቤቱ ግምት ብር ሆኖ ይህንኑ ግምት በመቃወም በይግባኝ ለዞኑ ከፍተኛ ፍቤት ቅሬታ ያቀረብኩ እኔ ሆኝ እያለና የዞኑ ከፍተኛ ፍቤትም በእኔ ቅሬታ መነሻ ግምቱ እንደገና እንዲከናወን እንዲደረግና ጉዳዩ እንዲወሰን ትዕዛዝ ሰጥቶ በዚሁ መነሻ በተገኘው የተጋነነ ግምት መሰረት ተቃውሞ እየቀረበ እያለ የወረዳው ፍሃቤት ግምቱን ከፍ አድርጎ ተጠሪዎች ግምቱን ከፍለው ቤቱን እንዲያስቀሩ በማለት በቅድሚያ የሰጠው ውሳኔ ተገቢነት የለውም በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታቸው ተመርምሮም በሰበር ችሎቱ ሊታይ ይገባዋል ተብሎ በመታመኑ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብና እንዲታይ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪዎች ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበውም የአመልካች ቅሬታ ዋናውን ውሳኔ መሰረት ያላደረገና በስር ፍቤት ያልተነሳ አዲስ ክርክር መሆኑን ዘርዝረው የሰበር አቤቱታው ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲሉ የተከራከሩ ሲሆን አመልካች በበኩላቸው የሰበር አቤቱታቸውን አጠናክረው የመልስ መልሳቸውን ሰጥተዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለ መልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመረውም አመልካች የተጠሪዎችን ግምት በመቃወም ባቀረቡት ይግባኝ መነሻ ግምቱ እንደገና እንዲገመት ሲደረግ ከፍ በማለቱ በዚሁ ግምት መሰረት ተጠሪዎች ቅድሚያ ቤቱን የማስቀረት መብት አንዳላቸው ተገልፆ ሌሎች የክፍፍል ቅደም ተከተሎች ተጠቅሰው ውሳኔ መስጠቱ ከዳኝነት አሰጣጥ ስርዓት አንፃር ተገቢ መሆን ያለመሆኑ በጭብጥነት ሊታይ የሚገባው ሆኖ ተገኝቷል ተጠሪዎች የሚጠይቁት የአባታቸውን ድርሻ መሆኑን አመልካች ክርክር ያላቀረቡበት ጉዳይ ሲሆን ተጠሪዎች ንብረቱን በብር ገምተው ድርሻቸውን ብር አመልካች እንዲሰጧቸው ይህን ማድረግ የማይችሉ ከሆነ ደግሞ ቤቱን በአይነት እንዲከፋፈሉ ይወሰንላቸው ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን ከክርክሩ ሄደት ተገንዝበናል ጉዳዩ በመጀመሪያ ደረጃ የቀረበለት የወረዳው ፍቤት የቤቱን ግምት ሳያጣራ ክፍፍሉ እንዲደረግ ውሳኔ ሰጥቶ በዚህ ውሳኔ ቅሬታ የተሰማቸው የአሁኑ አመልካች ሲሆን የቅሬታቸው መሰረታዊ ነጥብም ቤቱ ብር ግምት ሊያወጣ አይችልም የሚል የነበረ መሆኑን የዞነ ከፍተኛ ፍቤት በዚህ ረገድ የቀረበውን የአመልካችን ቅሬታ መርምሮ ግምቱ እንደገና እንዲከናወን ማድረጉን በዚህ ውሳኔ መሰረት ግምቱ ሲከናወን ግን ተጠሪዎች መጀመሪያ ገምተው ከአቀረቡት ግምት እጅጉን የላቀ ሆኖ መገኘቱን አመልካች በድጋሚ ግምት ትክክል አይደለም በማለት ቢቃወሙም የወረዳው ፍሃቤት የአመልካች ምክንያት በቂ አይደለም ከማለት አልፎ ተጠሪዎች በአዲሱ ግምት መነሻ ቤቱን እንዲያሰሩ በማለት በመጀመሪያ አማራጭነት መወሰኑን ከክርክሩ ሂደት መረዳት ተችሏል በመሰረቱ ክርክር በሚደረግበት ንብረት ላይ የግምት ተቃውሞ ከተነሳ ግምቱ ተጣርቶ ክርክሩ መካሄድ ያለበት መሆኑን ከፍብሥሥሕቁጥር እና ከሌሎች ስለማስረጃ አቀራረብ ከሚደነግጉት ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ የምንገነዘበው ጉዳይ ነው በሌላ በኩል ዳኝነት ሊሰጥ የሚገባው በተጠቀሰው መጠን ሆኖ አግባብነት ባለው ማስረጃ ነጥሮ በታወቀው ውጤት መሰረት ስለመሆኑ የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ መረዳት የምንችለው ጉዳይ ነው አንድን ጉዳይ በመጀመሪያ ደረጃ የሚመለከት ፍቤት በሕጉ አግባብ ክስ ተሻሽሎ ከፍ ያለ ዳኝነት ባልተጠየቀበት ሁኔታ በግምት ላይ ተቃውሞ ቀርቦ ግምቱ እንዲጣራ ሲደረግ የንብረቱ ግምት ከፍ ማለቱ በመረጋገጡ ብቻ ቀድሞ ከተጠየቀው ዳኝነት በላይ ዳኝነት የሚሰጥበት አግባብ የሌለ መሆኑን የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌዎች ከፍብሥሥሕቁጥር እአና ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ የምንረዳው ጉዳይ ነው ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስም ተጠሪዎች አከራካሪውን ቤት ብር ፃምሳ ሺህ ገምተው ድርሻቸውን ብር በአመልካች እንዲሰጣቸው በመጀመሪያ ደረጃ የጠየቁት ዳኝነት ሲሆን ይህ የማይሆን ከሆነ ደግሞ ቤቱን በአይነት ልንከፋፈል ይገባል በማለት በሁለተኛ አማራጭ ዳኝነት ጠይቀዋል የቤተሰብ ሕጉንና የውርስ ሕጉን መሰረት አድርገው የሚቀርቡ የንብረት ክፍፍል ጥያቄቆች ላይ ክፍፍሉን በተመለከተ ውሳኔ ሲሰጥ በሕጉ የተቀመጡ ቅደም ተከተሎች ያሉ ሲሆን ተከራከሪ ወገን ይህንኑ በመተው ክፍፍሉን ሲጠይቅ ግን ሕጉን የማይፃረር መሆኑ ተረጋግጦ በተጠየቀው መሰረት ውሳኔ መስጠት የሚቻል መሆኑን አግባብነት ካላቸው ሕጎች ይዘትና መንፈስ የምንረዳው ጉዳይ ነው በመሆኑም የግምት ይከፈለኝ ጥያቄ በቅድሚያ አማራጭነት ከቀረበ ፍቤቱ የግምቱን ትክክለኛነት አረጋግጦ በተጠየቀው ውሳኔ ቢሰጥ የዳኝነት አሰጣጥ ስርዓትን የጠበቀ ነው ከሚባል በስተቀር የሚነቀፍበት አግባብ የለም ከዚህ አንፃር ጉዳዩን ስንመለከተው ተጠሪዎች የቤቱን ግምት በግልፅ አስቀምጠው ግምቱን አመልካች ተቃውመው እንደገና እንዲገመት በተደረገበት ሁኔታ ግምቱ ከፍ ሲል ይህንኑ ከፍ ያለውን ግምት መሰረት አድርጎ ውሳኔ መስጠት የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌን የጣሰ ሆኖ አግኝተናል አመልካች ግምቱ እንዲቀነስ በማሰብ ይግባኝ አቅርበው ተቀባይነት አግኝተው በይግባኙ መነሻ ግምቱ ሲከናወን ከፍ በማለቱ ብቻ ይሄው መሰረት ተደርጎ ዳኝነት የሚሰጥበት አግባብ የይግባኝ ጽንሰ ዛሳብና የዳኝነት አሰጣጥ ስርዓትን የሚፃረር ነው ምክንያቱም አንድ ተከራከሪ ወገን ይግባኝ የሚያቀርበው መብቱን ለማስፋት እንጂ መብቱን ለማጥበብ ያለመሆኑን ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የሚመለከት ፍቤት ዳኝነት መስጠት ያለበት በተጠየቀውና ሕጋዊ በሆነው መጠን መሰረት ብቻ መሆኑን ከይግባኝ አቀራረብና የዳኝነት አሰጣጥ ስርዓቶች የምንገነዘበው ጉዳይ ነውና ሥለሆነም የወረዳው ፍቤት በይግባኙ መነሻ የቤቱ ግምቱ ከፍ ሲል ተጠሪዎች በጠየቁት ዳኝነት መጠን ተወስኖ የክፍፍል ውሳኔ መስጠት ሲገባው ይህንኑ በማለፍ ከፍ ብሉ በቀረበው ግምት መሰረት ተጠሪዎች ግምቱን ለአመልካች ከፍለው ቤቱን እንዲያስቀሩ በመጀመሪያ አማራጭነት መወሰኑ የፍብሥሥሕቁጥር እና ስለይግባኝ የተደነገጉትን ድንጋጌዎችን የጣሰ ሲሆን ይህንኑ ውሳኔ የክልሉ የበላይ ፍቤቶች ሳያስተካክሉ ማለፋቸውም የህግ ስህተት መፈፀማቸውን የሚያሳይ ሆኖ ስለአገኘን በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ተከታዩን ወስነናል ትዘ ውሳኔ በቅምብቢት ወረዳ ፍቤት በመቁጥር ጥቅምት ቀን ዓም ተሰጥቶ በሰሜን ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት በመቁጥር ጥቅምት ቀን ዓም በኦሮሚያ ከልል ጠቅላይ ፍሃቤት ሰበር ሰሚ ችሉት በመቁጥር ህዳር ቀን ዓም በዋለው ችሎት በትዕዛዝ ያፀናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሻሽሏል ተጠሪዎች በቅድሚያ ዳኝነት የጠየቁት ቤቱን በብር ፃምሳ ሺህ ብር ገምተው ድርሻቸውን አመልካች እንዲከፍሏቸው በመሆኑ ግምቱ ላይ አመልካች ባቀረቡት መቃወሚያ መሰረት እንደገና በመገመቱና ከፍ በማለቱ ተጠሪዎች ከፍ ያለውን ግምት መሰረት አድርገው ለአመልካች ድርሻቸውን ሰጥተው ቤቱን ያስቀሩ በማለት መወሰኑ ያላግባብ ነው ብለናል አመልካች የቤቱ ግምት ቀፃምሳ ሺህ መሰረት አድርገው ግማሹን ብር ሃያ አምስት ሺህ ብር ለተጠሪዎች እንዲከፍሉና ቤቱን አንዲያስቀሩ ይህንን ማደረግ የማይችሉ ከሆነ ቤቱን በአይነት እኩል እንዲከፋፈሉ ይህ የማይቻል ከሆነ ደግሞ ቤቱን በስምምነት እንዲሸጡ ካልተቻለም በሀራጅ ተሸጦ የሽያጩን ገንዘብ እኩል እንዲካፈሉ በማለት ወስነናል በዚህ ውሳኔ መሰረት አፈፃፀሙን የወረዳው ፍቤት እንዲያስፈፅም ብለናል ይፃፍ ተጠሪዎች በብር ዘጠና ሶስት ሺህ ሰባት መቶ ሃምሳ ብር ላይ በታሪፉ መሰረት የከፈሉት የዳኝነት ገንዘብ እንዲመለስ እንዲያደርግ የስር ፍቤት ታዝዚል ይፃፍ በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመሰል ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካቾች ወሮ የውብዳር ባንቱ ቀረቡ ወሮ መአዛ ጥበቡ ተወካይ አዜብ ጥበቡ ቀረቡ ተጠሪዎች ወሮ ሎሚ ተሊላ ወሮ ብርቄ ተሊላ ወሮ ትርንጎ ተሊላ ኑ ጠበቃቸው አቶ ብርፃኑ ተሊላ ቀረቡ ወሮ ቀበኒ ተሊላ አቶ ደሴ ተሊላ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ለዚህ የሰበር ክርክር መነሻ የሆነው ጉዳይ የተጀመረው በአሁን የሰበር አመልካቾች የመቃወሚያ አቤቱታ አቅራቢነት በአዳማ ወረዳ ፍርድ ቤት ነው አቤቱታውም በ ዓም በተደረገ የሽያጭ ውል አቶ ደሴ ተሊላ ለወሮ የሺ ወመድህን የሸጡትን ቤት ወሮ የሺም በ ዓም በተደረገ የሽያጭ ውል ለአመልካቾች ለእያንዳንዳችን አንድ አንድ ክፍል ሽጠውልን ይዘን አያለ በመቃወም ተጠሪዎች ፍርድ ቤቱን በማሳሳትና ባዶ ቦታ በማስመሰል በውርስ የተላለፈልን ነው በሚል የወራሽነት ውሳኔ ያሰጡ ስለሆነ ውሳኔው እንዲሰረዝ ይወሰንልን ብለዋል ተጠሪዎች በበኩላቸው በሠጡት መልስ የሚያከራክረውን ቤትና ቦታ ከሟች አባታችንና እናታችን በውርስ ያገኘነው ነው ወሮ የሺ ወመድህን ከወንድማችን ደሴ ተሊላ አንደገዙና አመልካቾችም ከግለሰቧ አንደገዙ በመጥቀስ ያቀረቡት ማስረጃ የሐሠት ነውማስረጃው አለ ቢባል እንኳን በህግ ፊት የሚጸና አይደለም ሲሉ ተከራክረዋል የወረዳው ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ማስረጃዎች በመስማትና በመመዘን በሰጠው ውሳኔ የግራ ቀኙ ምስክሮች ቤቱ የተጠሪዎች አባት እና እናት መሆኑን ያስረዱ በመሆናቸው በመቃወም አመልካቾች ወሮ የሺ ወመደህን ከተባሉት ግለሰብ ገዝተናል ቢሉም ግለሰቧ እነዚህን ሰዎች በመወከል ሊሸጡ አይችሉም አንዲሁም የሽያጭ ውሉ የተመዘገበ ባለመሆኑ በህግ ፊት ተቀባይነት የለውም ስለሆነም አመልካቾች ከፈለጉ ግለሰቧን በመክሰስ መብታቸውን ከሚያስጠብቁ በስተቀር ለተጠሪዎች የተሰጣቸው የወራሽ ማስረጃ ሊሰረዛባቸው አይገባም በሚል የመቃወም አመልካቾች ያቀረቡትን አቤቱታ ውድቅ አድርጓል በመቃወም አመልካቾችም በወረዳው ፍርድ ቤት ውሳኔ ቅር በመሰኘት ለአዳማ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ ያቀረቡ ሲሆን ከፍተኛው ፍርድ ቤትም በሰጠው ውሳኔ ክርክር ያስነሳው ቤት በ ዓም ከመልስ ሰጪዎች እጅ መውጣቱን ከአዳማ ከተማ አስተዳደር እና ከደቤ ሶለቄ ቀበሌ አስተዳደር ከተጻፉት ደብዳቤዎች ከመረጋገጡም ሌላ መልስ ሰጪዎች በመቃወም ተጠሪዎች በ ዓም ለወረዳው ፍርድ ቤት ባቀረቡት አቤቱታ አባታቸው በ ዓምእናታቸው ደግሞ በ ዓም መሞታቸውን የገለጹ ሲሆን የወራሽነት ማስረጃውን የያዙት ደግሞ በመቁ በቀን በመሆኑ ማስረጃውን የወሰዱት ዓመት ካለፈ በላ ሆኖ እያለ የወረዳው ፍርድ ቤት በቀረበው የይርጋ መቃወሚያ ላይ ብይን ሳይሰጥ ማለፉ ተገቢነት የለውም በሚል መልስ ሰጪዎች የወራሽነት ማስረጃ ያወጡት በፍህቁ የተደነገገው ዓመት ይርጋ ካለፈው በላ ነው ሲል የወረዳውን ፍርድ ቤት ውሳኔ ሽራል በመቃወም ተጠሪዎች ይግባኝ ጠያቂነት ጉዳዩን የመረመረው የክልሉ ጠፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በበኩሉ በሰጠው ውሳኔ በይግባኝ ባዮች እናት እጅ የነበረው ቤት ፈርሶ ኛ ይግባኝ ባይ አቶ ደሴ ተሊላ በቦታው አራት ክፍል ቤት መስራታቸው የተረጋገጠ በመሆኑና ቤቱ ወደ መልስ ሰጪዎች የተላለፈው በኛ ይግባኝ ባይ በመሆኑ ከፍተኛው ፍርድ ቤት የወራሽነት ማስረጃውን ይግባኝ ባዮች ያወጡት የ ዓመት ይርጋ ካለፈ በኋላ በመሆኑ በይርጋ የሚታገድ ነው በሚል የጠቀሰው ምክንያት ተቀባይነት የሌለው ቢሆንም በውጤት ደረጃ ግን የሚነቀፍ አይደለም ሲል አጽንቷል በመቃወም ተጠሪዎችም በከፍተኛው እና በክልሉ ጠፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ውሳኔ ላይ ቅር በመሰኘት የሰበር አቤቱታቸውን ለክልሉ ጠፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ያቀረቡ ሲሆን ችሎቱም የግራ ቀኙን ወገን ካከራከረ በኋላ በሠጠው ውሳኔ ተጠሪዎች አቤቱታ ያቀረቡት በፍሥሥህቁ ሲሆን ይዘቱም ክርክር ባስነሳው ቤት ላይ ለአመልካቾች የተሰጠ የወራሽነት ማስረጃ እንዲሻር ሲሆን በዚሁ ድንጋጌ መሰረት መቃወሚያ የሚያቀርብ ሰው ደግሞ መብቱን የሚያሳይ ተጨባጭ ማስረጃ ማቅረብ አለበት በከተማ አስተዳደር ውስጥ የሚገኝ ቤት ደግሞ ባለንብረት ለመሆን የባለይዞታነት ማረጋጫ ማስረጃ ካርታና ፕላን መኖር ግዴታ ነውይህ በመሆኑ ግዥ እና ሽያጭ መፈጸም ብቻ የቤቱ ባለቤት ማድረግ እንደማይችል የፍህቁ ድንጋጌ መገንዘብ የሚቻል በመሆኑ ተጠሪዎቹ መብት በሌላቸው ንብረት ላይ የፍሥሥህቁን ጠቅሰው ያቀረቡት የመቃወሚያ አቤቱታ ውድቅ የሚሆን ነው ሲል የከፍተኛውን እና የክልሉን ጠፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ውሳኔ በመሻር የወረዳውን ፍርድ ቤት ውሳኔ አጽንቷል አመልካቾችም በክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ ላይ ቅር በመሰኘት የሰበር አቤቱታቸውን ለዚህ ችሎት ያቀረቡ ሲሆን በዋናነት የጠቀሱአቸው የቅሬታ ነጥቦችም የተጠሪዎች አባት ከሞቱ ከ ዓመት በኋላ እንዲሁም አናታቸው ከሞቱ ዓመት በኋላ ተጠሪዎች በቦታውና ቤቱ ላይ ወራሽነት ይገባናል በሚል የያዙት የወራሽነት ማስረጃ በፍህቁ እና የተደነገጉት ይርጋ ጊዜያት ካለፉ በኋላ የተሠጣቸው በመሆኑ ተቀባይነት የለውም በሚል ያቀረብነው የመከራከሪያ ነጥብ የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት በዝምታ ማለፉ ተገቢነት የለውም ክርክር ያስነሳውን ቤትና ቦታ የተጠሪዎች ወላጆች ከሞቱ በኋላ በኛ ተጠሪ እጅ ገብቶ ተጠሪውም ቀደም ሲል የነበረውን ቤት አፍርሶ በአዲስ መልክ ሰርቶ ለወሮ የሺ ወመድህን የሸጠ ሲሆን ግለሰቧም አስፋፍታ ግንባታዎችን በማካሄድ በጽሁፍ በተደረገ የሽያጭ ውል ለአመልካቾች ሽጣ አያለ ከተረጋገጠው ፍሬ ነገር ወጪ የክልሉ ሰበር ሰሚው ችሉት የፍሬ ነገር ጉዳዮችን ለማጣራት ስልጣን ባላቸው ፍርድ ቤቶች ካርታ እና ፕላን በተመለከተ ክርክር ያልተነሳውን በራሱ ጊዜ በማንሳት የከፍተኛውንና የክልሉን ጠፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ውሳኔ መሻሩ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ነው የሚል ነው ተጠሪዎች በበኩላቸው በሠጡት መልስ የሚያከራክረው ቤትና ቦታ የወላጆቻችን የነበረ ሲሆን ወላጆቻችን በሞት ከተለዩ በኋላ በእጃችን የሚገኝ ሆኖ እያለ አመልካቾች በሽያጭ አግኝተው በእጃቸው መግባቱን በመጥቀስ በሐሰት በተቀነባበረ ማስረጃ የሚከራከሩ ቢሆንም የሽያጭ ውሉ አመልካቾች አንደሚሉት ተፈጽሟል ቢባል እንኳን የጋራ የውርስ ንብረት አንዱ ወራሽ ብቻ አደረገ በተባለው የሽያጭ ውል መነሻ ሌሎች ወራሾች የመውረስ መብታችንን የምናጣበት ህጋዊ ምክንያት አይኖርምእንዲሁም ተጠሪዎች የውርስ ንብረት ይለቀቅልን በሚል ያቀረብነው ክስ በሌለበት የይርጋ ክርክር ሊነሳ የማይችል ከመሆኑም ሌላ ይርጋን መከራከሪያ ሊያደረግ የሚችለው ተከሳሽ የሆነ ወገን እንጂ ከሳሽ አይደለም በመሆኑም የሰበር አቤቱታቸው ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲሉ ተከራክረዋል አመልካቾችም ተጠሪዎች ለሠጡት መልስ የመልስ መልስ በማቅረብ ተከራክረዋል የጉዳዩ አመጣጥ ከዚህ በላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም አመልካቾች ያቀረቡት ክርክር በፍሥሥህቁ መሰረት ሊቀርብ የሚገባ ነው። የሚለውን ጭብጥ ይዘን ክርክሩን እንደሚከተለው መርምረናል አመልካቾች ካቀረቡት ክርክር መረዳት የተቻለው ተጠሪዎች ወላጅ አባታቸውና እናታቸው በሞት የተለዩ መሆናቸውን በመግለጽ የወራሽነት ማስረጃ እንዲሰጣቸው ለፍርድ ቤቱ አመልክተው ወራሽ ናቸው በሚል በተሰጠ ውሳኔ መነሻ የውርስ ሀብት ነው በሚል በግዥ ያገኘነውን ቤት ስለያዙ የተሰጣቸው ማስረጃ እንዲሠረዝባቸው ሲሉ መጠየቃቸውን ነው በፍሥሥህቁ መሰረት የፍርድ መቃወሚያ ማቅረብ የሚችለው በክርክሩ ተካፋይ መሆን የሚገባው ወይም በክርክሩ ውስጥ ለመግባት የሚችልና እንዲሁም ተካፋይ ባልሆነበት ክርክር የተሰጠው ፍርድ መብቱን የሚነካበት ማናቸውም ሰው ወይም ጠበቃው ወይም ነገረ ፈጅ መሆኑን ከድንጋጌው መረዳት የሚቻል ሲሆን መቃወሚያውም ሊቀርብ የሚገባው ለመቃወሚያው መሰረት የሆነው ፍርድ ከመፈጸሙ በፊት ነው በዚህ በተያዘው ጉዳይ ተጠሪዎች የሟች እናታቸው እና አባታቸው ወራሾች መሆናቸው እንዲወሰንላቸው ባቀረቡት አቤቱታ መሰረት ወራሾች ናቸው በሚል በመቁ በቀን ዓም ፍርድውሳኔ የተሠጠ መሆኑን መዝገቡ ያመላክታል በዚህ በተጠቀሰው መዝገብ ተጠሪዎች ወራሾች ስለመሆናቸው ባቀረቡት አቤቱታም ሆነ በሚደረገው ክርክር እንዲሁም በሚሠጠው ፍርድ ወይም ውሳኔ የሚያከራክረውን ቤት ስለገዛን ፍርዱ ወይም ውሳኔው መብታችንን ይነካል በሚል ምክንያት የተጠሪዎች የወራሽነት ማስረጃ እንዲሠረዝባቸው አመልካቾች መቃወሚያ ሊያቀርቡ የሚችሉበት ህጋዊ ሁኔታ አይኖርም ምክንያቱም ተጠሪዎች የወራሽነት ማስረጃ እንዲሰጣቸው ከጠየቁት ዳኝነትም ሆነ ከተሰጠው ውሳኔ ጋር አመልካቾች የውርስ ሀብቱን በሽያጭ ውል አግኝተናል በሚል ያቀረቡት የንብረት መብት ጥያቄ የሚገናኝ ባለመሆኑ ነው በመሆኑም አመልካቾች በሚያከራክረው ንብረት ላይ መብት አለን የሚሉ ከሆነ ተገቢውን ዳኝነት ክፍለው ሥልጣን ላለው ፍርድ ቤት ክስ አቅርበው መብታቸውን ከሚጠይቁ በስተቀር በፍሥሥህቁ መሰረት የፍርድየውሳኔ መቃወሚያ ሊያቀርቡ አይገባም ይህ ሆኖ ሳለ የስር ፍርድ ቤቶች በፍሥሥህቁ መሰረት ሊቀርብ የማይገባውን መቃወሚያ ተቀብለው በማከራከር ውሳኔ መስጠታቸው ተገቢ ባይሆንም የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት የዞኑ ከፍተኛው ፍርድ ቤትና የክልሉ ጠፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሠጡትን ውሳኔ በመሻር የመቃወሚያ አቤቱታቸውን ውድቅ ያደረገው በውጤት ደረጃ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ ባለማግኘታችን ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ የኦሮሚያ ጠፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሠጠውን ውሳኔ ምክንያቱን ለውጠን በውጤት ደረጃ በመቀበል በፍሥሥህቁ መሰረት አጽንተናል አመልካቾች የውርስ ሀብት የሆነውን የሚያከራክረውን ቤትና ቦታ በግዥ ስላገኘን ለተጠሪዎች የተሠጣቸው የወራሽነት ማስረጃ ይሰረዝልን ሲሉ ያቀረቡት የመቃወሚያ አቤቱታ በፍሥሥህቁ መሰረት ሊቀርብ የሚገባ አይደለም ብለናል ይህ ውሳኔ አመልካቾች ለሚያከራክረው ንብረት ተገቢውን ዳኝነት ከፍለው መብታቸውን በሚጠይቁት ወገን ላይ ሥልጣን ላለው ፍርድ ቤት በህጉ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ክስ አቅርበው መብታቸውን ከመጠየቅ የሚያግዳቸው አይሆንም ብለናል የዚህ ፍርድ ቤት ወጪና ኪሳራ የግራ ቀኙ ወገኖች የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ የተዘጋ ስለሆነ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ትዘ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ረታ ቶሉሣ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች አቶ ሐጎስ ሽጎዕ የቀረበ የለም ቀሌም በፕላዝማ አልቀረበም አቶ ተስፋዬ ጥጋቡ ሸጎዕ የቀረበ የለም ተጠሪ የመሸነ ከተማ ማዘጋጃ ቤት የቀረበ የለም መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቶአል ፍርድ ጉዳዩ ከቦታ ማስለቀቅ ጋር ተያይዞ የተነሳ የካሳ ክፍያ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን የተጀመረውም የአሁኖቹ አመልካቾች በትግራይ ክልል ደቡባዊ ዞን ባቀረቡት ክስ ነው የክሱም ይዘት ባጭሩ ተከሳሽ በሚተዳደርበት የከተማ ቦታ ኪራይ ደንበ መሰረት ለሆቴል አገልግሎት የሚውል ካሜ ቦታ ለኛ ከሳሽ እና የኛ ከሳሽ አባት ለሆኑት ለአቶ ጥጋቡ ሸጎዕ በውል ሰጥቶ እንደነበረ በዚሁ ቦታ ላይ ግንባታውን በከፊል አከናውነው ከፊሉ ደግሞ በግንባታ ኦዲት ላይ እያለ ተከሳሽ አቅም ስለሌላችሁ ቦታውን አስረከቡ በማለት በ በተፃፈ ደብዳቤ እንዳስታወቀቸው እነርሱም ጉዳዩ የተጓተተው በአቶ ጥጋቡ ሸጎዕ ሞት ምከንያት ከውርስ ማጣራት ጋር ተያይዞ መሆኑን ለተከሳሽ እንደገለጹ እና በተጠየቁት መስረት የፋይናንስ አቅማቸውን የሚያመለክት ማስረጃ ለተከሳሽ እንዲያቀርቡ ለግንባታው ከብር አንድ ሚሊዮን በላይ ወጪ እንዳደረጉና ተከሳሽ ተገቢውን ምላሽ ሊሰጧቸው አንዳልቻሉ የሚገለፅ ሆኖ በሂደት እያለሙት የነበረውን ቦታ ተከሳሽ እንዲመልስላቸው የማይመልስ ከሆነ ደግሞ ያወጡትን ወጪ ብር እንድ ሚሊዮን ከተዛማጅ ወጪዎች ጋር እንዲመልስላቸው ውሳኔ እንዲሰጣቸው ዳኝነት የተጠየቀባቸው ነው ተከሳሽ በበኩሉ የቦታ ማስለቀቅ እና የካሳ ጉዳይን ፍቤቱ በመጀመሪያ ደረጃ ስልጣን ማየት ስለማይችል መዝገቡን ዘግቶ ያስናብተን በማለት መቀወሚያ ከቀረበ በኋላ ፍሬ ጉዳዩን በተመለከተ ከሳሾቹ ሆቴል እና የነዳጅ ማደያ በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ ገንብተው አገልግሎት ላይ ለማዋል ውል ገብተው ቦታውን በ ከተረከቡ በኋላ አስከ ዓም ደረስ የተወሰኑ ክፍሎችን ከመስራት በስተቀር በገቡት ግዴታ መሰረት ግንባታውን አጠናቀው ስራ ላይ ባለማዋላቸው በ ስራውን እንዲያቆሙ እንደታዘዙ እና ቀጥሉም እንዲያስረከቡ እንደተደረገ ይህ እርምጃም የተወሰደው ለከተማ አስተዳደሩ በተሰጠው ስልጣን መሰረት እንደሆን እና ቦታው በጨረታ ለሌሎቹ ባለሀብቶቹ ሊተላለፍ እንደሆነ በመግለጽ ተከራክርአል ፍቤቱም መቃወሚውን ውድቅ አድርጎ የግንባታው ዋጋ በባለሙያ እንዲገመት ካደረገ በኋላ ተከሳሽ የግንባታውን ወጪ ብር ለከሳሾች ይክፈል ከዚህ በኋላ ቦታውን ከነግንባታው ይረከብ በማለት ውሳኔ ሰጥቶአል ሁለቱም ወገኖች በውሳኔው ቅር በመሰኘት ያቀረቡትን ይግባኝ የመረመርው የክልሉ ጠፍቤት በበኩሉ ክርክሩን ከሰማ በኋላ ከፍተኛ ፍቤት በጉዳዩ ላይ ውሳኔ የሰጠው የከተማ ቦታን በኪራይ ስለመያዝ እንደገና ለመደንገግ በክልሉ በወጣው ደንብ ቁጥር አንቀጽ መሰረት የቦታ ማስለቀቅ እና የካሳ ክፍያ ጉዳይን በመጀመሪያ ደረጃ ለማየት የሚያስችል ስልጣን ሳይኖው ነው በማለት ውሳኔውን በሁለቱም መዝገቦች የሻረው ሲሆን የጠቅላይ ፍቤቱ ሰበር ችሎትም የቀረበለትን አቤቱታ ዘግቶ አስናብቶአል አመልካቾች አቤቱታ ያቀረቡት የክልሉ ጠፍቤት ይሰሚ እና ሰበር ችሎቶች ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመባቸው በመሆኑ ሊታረሙ ይገባል በማለት ሲሆን ይህንኑ ክርክራቸውን በዐ አዘጋጅተው ባቀረቡት የተሻሻለ አቤቱታ ዘርዝረው አቅርበዋል አቤቱታቸው ተመርምሮ ከፍተኛ ፍቤት ውሳኔ የሰጠው በሌለው ስልጣን ነው ተብሎ በበላይ ፍቤት የተሰጠውን ውሳኔ አግባብነት በክርክሩ ከተጠቀሰው ደንብ ቁጥር አንቀጽ አንፃር ለመመርመር ጉዳዩ ለሰበር ክርክር እንዲቀርብ በመደረጉ ግራ ቀኙ የጽሑፍ ክርክር ተለዋውጠዋል የጉዳዩ አመጣጥ እና የክርክሩ ይዘት ከላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም የከፍተኛ ፍቤት ውሳኔ የሰጠው ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ ለማየት ስልጣን ሳይኖረው ነው በሚል የክልሉ ጠፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የከፍተኛ ፍቤት ውሳኔን በመሻር የሰጠው ውሳኔ እና ከዚህ ውሳኔ የቀረበለትን አቤቱታ ዘግቶ በማስናበት የጠፍቤቱ ሰበር ችሎት የሰጠው ትዕዛዝ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት መሆን አለመሆኑን መርምረናል በዚህም መሰረት ከላይ እንደተጠቀሰው የክልሉ ጠፍቤት ይሰሚ እና ሰበር ችሎቶች አከራካሪ ሆኖ የቀረበው ጉዳይ በይግባኝ ካልሆነ በስተቀር በቀጥታ በፍቤት ሊታይ የሚችል አይደለም በማለት ለሰጡት ውሳኔ መሰረት ያደረጉት የከተማ ቦታን በኪራይ ስለመያዝ አንደገና ለመደንገግ በክልሉ የወጣውን ደንብ ቁጥር ሆኖ በተለየም የደንቡን አንቀጽ ደንጋጌ ነው ተጠሪው ይዞታውን ለአመልካቾቹ በኪራይ የሰጠው ሆቴል እና ነዳጅ ማደያ ገንብተው በሁለት ዓመት ውስጥ አገልግሎት ላይ እንዲያውሉ ግዴታ በማስገባት መሆኑ እና የተጀመረውን ግንባታ አቁመው ይዞታውን እንዲያስረከቡ ያደረገው ደግሞ ግንባታውን በተባለው ጊዜ አጠናቀው አገልግሎት ላይ አለማዋላቸውን እና የአቅም ውስንነት የታየባቸው መሆኑን በምክንያትነት በመጥቀስ መሆኑ በክርክሩ ተረጋግጦአል የተጠሪ እርምጃን በመቃወም በመሆነ የደንቡ አንቀጽ ድንጋጌ በተያዘው ጉዳይ ላይ ተፈፃሚነት ያለው መሆን አለመሆኑ ሊጤን የሚገባው ሆኖ ተገኝቶአል በመሰረቱ ደንቡ የሚደነግገው ሁለቱ ጉዳዮችን ነው የመጀመሪያው አስተዳደሩ የከተማ ቦታ በኪራይ ስለሚሰጥበት ሁኔታ እና ከኪራይ ይዞታ ጋር ተያይዞ በአስተዳደሩ እና በኪራይ በለይዞታዎች መካከል ስለሚኖረው አጠቃላይ ግንኙነት ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ለሕዝብ ጥቅም ሲባል የከተማ ቦታን ስለማስለቀቅ ሆነ ቦታ እንዲለቁ በሚደረጉ ባለይዞታዎች እና በአስተዳደሩ መካከል ስለሚኖረው አጠቃላይ ግንኙነት ነው ለሕዝብ ጥቅም ሲባል የከተማ ቦታውን እንዲለቅ የማስቀለቀቂያ ትፅዛዝ የተሰጠው ባለይዞታ በማስለቀቅ ትዕዛዙ ላይም ሆነ በከሳ ጉዳይ ላይ ቅሬታ የሚኖረው ከሆነ የዚህ ዓይነቱ ቅሬታ የሚስተናገድበትን ስርዓት ጨምሮ ከቦታ ማስለቀቅ ጋር የተያያዙ ጉዳዮች በደንቡ ተደንግገው የሚገኙት ከአንቀጽ ጀምሮ ነው የደንቡ አንቀጽ የሚደነግገውም ለሕዝብ ጥቅም ሲባል የከተማ ቦታን ከማስለቀቅ ጋር ተያይዘው የሚነሱ ቅሬታዎን በቀጥታ ለፍቤት ክስ ሊቀርብባቸው የማይቻል መሆኑን ነው በተያዘው ጉዳይ አመልካቾቹ ቦታውን እንዲያስረከቡ ተጠሪ የወሰነው ቦታው ለሕዝብ ጥቅም ተፈልጉአል በማለት ሳይሆን አመልካቾቹ በገቡት ግዴታ መሰረት ግንባታውን በተገቢው ጊዜ አጠናቀው ለአገልግሎት አላበቁም የፋይናንስ አቅም ችግርም ታይቶባቸዋል በማለት ነው እንዲህ ከሆነ ደግሞ በደንቡ ከአንቀጽ እስከ ያሉት ድንጋጌዎች በጉዳዮ ላይ ተፈፃሚ ሊደረጉ የሚችሉበት አግባብ አይኖርም የተያዘው ጉዳይ የኪራይ ይዞታ ማቋረጥን የሚመለከት በመሆኑ ለጉዳዩ አግባብነት ያላቸው ደንቡ አንቀጽ እና ድንጋጌዎች ናቸው እነዚህ ድንጋጌዎች ደግሞ የኪራይ ይዞታ ማቋረጥን አስመልክቶ አስተዳደሩ በሚወስዳቸው አርምጃዎች ላይ ባለይዞታው ቅሬታ ሲያድርበት ጉዳይ ሊታይ ስለሚችልበት የደኝነት መድረክ የሚገልጽት ነገር የለም ጉዳዩ በፍርድ ሊወስን የሚገባው እስከሆነ እና ጉዳዩን ለማየት በሕግ በግልጽ የዳኝነት ስልጣን የተሰጠው ሌላ አካል እስከሌለ ደረስ ደግሞ አመልካቾቹ ጉዳያቸውን በቀጥታ ለፍቤት አቅርበው ፍትሕ ከማግኘት የሚታገዱበት ሕጋዊ ምክንያት አይኖርም የኢፊዲሪ ሕገመንግስት አንቀጽ እና እንዲሁም የፍስስህቁ ድንጋጌዎችም ይህንኑ የሚያስገነዝቡ ናቸው ሲጠቃለል ጉዳዩ በቀጥታ ለፍቤት ሊቀርብ አይችልም በማለት በስር ፍቤቶች የተሰጠው ውሳኔ መስረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ ስለተገኘ የሚከተለው ውሳኔ ተሰጥቶአል ውሣኔ የትብክከመንግስት ጠቅላይ ፍቤት ይሰሚ ችሎት በመቁ በ እና በመቁ በዐ የሰጠው ውሳኔ እንዲሁም የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሎት በመቁ በ የሰጠው ትዕዛዝ በፍስስህቁ መሰረት ተሽረዋል ጉዳዩ በቀጥታ ለፍቤት ክስ ሊቀርብበት የሚችል መሆኑን እና የመቀሌ ከተማ ከፍተኛ ፍቤትም ጉዳዩን አስተናግዶ ውሳኔ የሰጠው በዚሁ አግባብ መሆኑን በመገንዘብ ሁለቱን የይግባኝ መዝገቦች አንቀሰቅሶ በዋና ጉዳይ ውሳኔ ይሰጥበት ዘንድ ጉዳዩ በፍስስህቁ መሰረት ወደ ክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ይሰሚ ችሎት እንዲመለስ ወስነናል የውሳኔው ግልባጭ ይላክለት የሰበር ክርክሩን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ውሳኔ ያገኘ ስለሆነ መዝገቡ ተዘግቶአል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሐአ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ረታ ቶሉሣ አዳነ ንጉሜ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች አቶ ዩሐንስ በቀለ ጠበቃ መረሣ ፍስፃ ቀረቡ ተጠሪዎች የቦንጋ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ዐህግ ታመነ ታደሰ ቀረቡ ዐህግ ኬሮ ወሚካኤል ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የከተማ ክልል ይዞታ ለማስለቀቅ የተወሰደውን አርምጃ በመቃወም ለፍርድ ቤት የቀረበ ክስ ተጠሪ ሳይጠራ ውድቅ በመደረጉ ምክንያት የቀረበ ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ አመልካች ባሁኑ ተጠሪ ላይ በከፋ ዞን ቦንጋ ከተማ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው የአመልካች ክስ በቦንጋ ከተማ ካላቸው ይዞታ ውስጥ ተጠሪ ትርፍ ይዘሃል በሚል ምክንያት እንዲለቁ እያደረጋቸው መሆኑን ጠቅሰው ይህንነ እንቅስቃሴ ተጠሪ በፍርድ ኃይል እንዲያቆሙ እንዲደረግላቸው ዳኝነት የጠየቁ ሲሆን ጉዳዩ የቀረበለት የከተማው የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤትም የአሁኑ ተጠሪ ሳይጠራ የአመልካች ክስ በትርፍነት የያዙትን ቦታ እንዲለቁ ሲጠየቁ ይህንነ ለማድረግ አልችልም በሚል የቀረበና ከማዘጋጃ ቤቱ ስልጣን ውጪ ነው በሚል ምክንያት መዝገቡን ዘግቶታል ከዚህም በኋላ የአሁኑ አመልካች ይግባኛቸው ለከፋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት አቅርበው ፍርድ ቤቱ ተጠሪን ሳይጠራ አመልካችን ብቻ በመስማት ጉዳዩን በመመርመር አመልካች ንብረታቸው ከሕግ ውጪ መውደሙን ቤት ቡና አታክልት ባህር ዛፍ ሙሉ በሙሉ ጠፍቷል ይህንን ያጠፋው ማዘጋጃ ቤቱ ነው ከስር ክሱን ንብረቱን ገምቼ አላቀረብኩም ከስር የከሰስኩት በሁከት ይወገድ ነው የከተማው የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ጉዳዩን አላይም በማለት የዘጋው ያላግባብ ነው እየተጠየቀ ያለው በህጋዊ መንገድ ሰርቼ ላገኘሁት ግምት ሊከፈለኝ ይገባል ብዬ ነው በማለት ጉዳዩን አመልካች እንዳብራሩት በመመዝገብ ይግባኛቸውን በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ዘግቶባቸዋል ከዚህም በኋላ የአሁነ አመልካች የሰበር አቤቱታቸውን ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አቅርበው ችሎትም ግራ ቀኙን ከአከራከረ በኋላ የበታች ፍርድ ቤቶችን ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የለበትም በማለት አጽንቶታል የአሁነ የሠበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሠበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም የስር ፍርድ ቤቶች ተጠሪን ጠርተው ጉዳዩን በማስረጃ ሳያጣሩ መዝጋታቸው ያላግባብ ነው የሚል ነው አቤቱታው ተመርምሮም በሰበር ችሉቱ ሊታይ ይገባዋል ተብሎ በመታመኑ ለተጠሪ ጥሪ ተደርጐለት ቀርቦ ግራ ቀኙ በጸሁፍ እንዲከራከሩ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለ መልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመረውም የበታች ፍርድ ቤቶች ተጠሪን ሳይጠሩ የአመልካችን ክስ መዝጋታቸው ስነ ስርዓታዊ ነው ወይስ አይደለም የሚለው በጭብጥነት የሚታይ ሁኖ አግኝተነዋል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካች በከተማው የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ክሰ ሲመሰርቱ በሁከት ይወገድልኝ ስለመሆኑ በይግባኝ ሰሚው የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያስመዘገቡ ሲሆን በይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ደግሞ በንብረት ግምት መሰረት የካሳ ይከፈለኝ ክስ ሳያቀርቡ ጥያቄአቸው ለንብረታቸው ካሳ ይከፈለኝ በማለት አቤቱታ እያሰሙ ያሉ መሆኑን ያረጋገጡ መሆኑን ነው በመሰረቱ አንድ ክስ ለፍርድ ቤት የሚያቀርብ ሰው ክሱን የሚያቀርበበት ስርዓት በሕጉ የተዘረጋ ሲሆን ክሱ የቀረበለት ፍርድ ቤትም ሌላኛውን ወገን ከመጥራቱ በፊት ክሱ ህጋዊ ፎርማሊቲ ያሟላ መሆን ያለመሆኑ መመርመር ያለበት መሆኑን ከፍብሥሥሕቁጥር እና ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ የምንገነዘበው ጉዳይ ነው እነዚህ ድንጋጌዎች በህጉ መሰረት ያልቀረበ ክስ ተከሳሽ የሆነውን ተከራከሪ ወገን መጥራት ሳያስፈልግ ሊዘጋ የሚችልበት አግባብ መኖሩን የሚያሳዩ ናቸው በህጉ አግባብ መቅረቡ ከተረጋገጠ ደግሞ የግራ ቀኙ የመስማት መብት በሕጉ አግባብ መጠበቅ ያለበት መሆኑን እና ተከታይ ድንጋጌዎች ያሳያሉ ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስም አመልካች ክስ ሲመሰርቱ ትርፍ ቦታ መያዛቸውን ተረድተው ለመልቀቅ ፈርመው ለማዘጋጃ ቤቱ ማሳወቃቸውን የከተማው መጀመሪያ ደረጃ ፍሃቤት ያረጋገጠው ጉዳይ ሲሆን ይህም በትርፉ ቦታ ጥቅም ወይም መብት የሌላቸው መሆኑን በመነሻነት የሚያሳይ ሲሆን አመልካች ቦታውን ልለቅ አይገባም ሲሉ ቆይተው ጥያቄአቸው የካሳ ይከፈለኝ ጥያቄ መሆኑን በይግባኝ ሰሚው ፍቤት አረጋግጠዋል የካሳ ይከፈለኝ ጥያቄ ደግሞ በፍሥሥሕቁጥር መሰረት የዳኝነት ተከፍሎበት ያልቀረበ መሆኑን የክርክሩ ሂደት ያሳያል በመሆኑም አመልካች የክስ አቀራረባቸውን በሕጉ በተዘረጋ ስርዓት መሰረት አስተካክለው ሳያቀርቡ ወጥነት በሌለው አኳኋን የጠየቁትን ዳኝነት እየቀሩ የመሰማት መብቴ ሳይከበር ክሴ ተዘግቷል በማለት የሚያቀርቡት ክርክር የሕግ መሰረት የሌለው ነው በመሆኑም የበታች ፍርድ ቤቶች የአመልካችን ክስ የዘጉት አግባብ ከፍብሥሥህቁ እና ሀ አንፃር ሲታይ የሚነቀፍ ባለመሆኑ በጉዳዩ ላይ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የለም በማለት ተከታዩን ወስነናል ማጥ ውሣኔ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በጉዳዩ ላይ የበታች ፍርድ ቤቶች የሰጡትን ትዕዛዝ በማጽናት በመቁጥር ሐምሌ ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁ ጸንቷል የአመልካች ክስ ውድቅ የተደረገው የክስ አቀራረብ ሰርዓቱን አሟልቶ ባለመቅረቡ በመሆኑ ተገቢ ነው ብለናል አመልካች ሕጋዊ መብታቸውን መሰረት በማድረግ የሚያቀርቡት የካሳ ክፍያ ጥያቄ ካለ ይህ ውሳኔ አያግዳቸውም ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ረታ ቶሉሣ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ ነፈጅ ታደሠ ታፈሠ ቀረበ ተጠሪ የአስር አለቃ ደምሴ ዳምጤ ወራሾች ሶስት ሰዎች ለራሣቸውና ለሌሎች ወኪል ደጀኔ ደምሴ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ በአንድ የማይንሰሣቀስ ንብረት ላይ የባለቤትነት መፋለም ክስ በመደበኛ ፍርድ ቤት ቀርቦ ከታየና የመጨረሻ ፍርድ ካረፈበት በኃላ ጉዳዩ ለአፈፃፀም ተይዞ ባለበት ሁኔታ ለፍርዱ መሠረት የሆነውና በአስተዳደር አካሉ የተሰጠ የባለቤትነት ምስክር ወረቀት በአስተዳደር አካሉ ሲመክን በፍርድ አፈፃፀም ላይ ሊያስከትለው የሚችለውን ሕጋዊ ውጤት የሚመለከት ነው ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሲሆን በዚህ ፍርድ ቤት የተያዘውና ለአሁኑ ክርክር መነሻ በሆነው የአፈፃፀም ጉዳይ የፍርድ ባለመብቶች የሆኑት የአሁኑ ተጠሪዎች ሲሆኑ አመልካችና አቶ ክፍሉ ዮሴፍ የፍርድ ባለአዳ ነበሩ በዚህ ፍርድ ቤት ተጠሪዎች ባሁኑ አጠራር በአራዳ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ክልል ውስጥ የቤት ቁጥር የሆነውን ቤት ፍርድ ያረፈበት መሆኑን ጠቅሰው ቤቱን በፍርድ ዛፃይል እንዲረከቡ ትእዛዝ እንዲሰጣቸው ዳኝነት ጠይቀዋል የአሁኑ አመልካችም በፍርድ ባለአዳነት ቀርቦ በሰጠው መልስ የቤቱ ደብተር መሰረዙን ገልፆ የሚፈፀም ውሣኔ የለም ሲል ተከራክሯል ፍርድ ቤቱም ጉዳዩን መርምሮ የአመልካችን ምክንያት ባለመቀበል ቤቱን ለተጠሪዎች እንዲያስረክብ ሲል ትእዛዘ ሰጥቷል በዚህ የፍርድ አፈፃፀም ትእዛዝ የአሁን አመልካች ቅር በመሰኘት ይግባኙን ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቢያቀረብም አቤቱታው ተቀባይነት አላገኘም የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሣኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሠረታዊ ይዘትም የተጠሪዎች የባለቤትነት ደብተርና ካርታው ተሰርዚል ፍርዱ ሊፈፀም የሚችል አይደለም የባለቤትነት ማረጋገጫው የተሰረዘበትን ደብዳቤ እስካላሻሩ ድረስ ቤቱን ልናስረክብ አይገባም በማለት የፍብሥሥሕቁ ድንጋጌን በዋቢነት በመጥቀስ መከራከሩን የሚያሣይ ነው አቤቱታው ተመርምሮ የባለቤትነት ማረጋገጫው ደብተር ተሰርዚል እየተባለ አመልካች ቤቱን ሊያስረከብ ይገባል ተብሎ የመታዘዙን አግባብነት ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ሰሚ ችሉቱ እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪዎች ጥሪ ተደርጎላቸው ቀረበው መልሣቸውን ሰጥተዋል ተጠሪዎች በጽሑፍ በሰጡት መልስም የባለቤትነት ማስረጃውን አምክኗል የተባለው ደብዳቤ ከዚህ ቀደም በነበረው ክርክር ለሰበር ሰሚ ችሉቱ ቀርቦ ክርክር ተደርጎበት ውድቅ መደረጉን የመሬት ልማት አስተዳደር መምሪያው ማስረጃውን ያመከነው አምኖበት ሣይሆን ፍትሕ ሚኒስቴር በሕግ ከተሰጠው ስልጣን ውጪ ባስተላለፈው ትእዛዝ መሰረት መሆኑን ጉዳዩ እስከ ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሉት ድረስ ውሣኔ ካረፈበት በኃላ ሊሻር ሊሻሸል የሚችልበት አግባብ የሌለ መሆኑን ዘርዝረው የበታች ፍርድ ቤቶች በአፈፃፀም ጉዳይ የሰጡት ትአዛዝ ሊፀና ይገባል ሲል ተከራክረዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሣኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመረውም አመልካች የባለቤነት ማረጋገጫ ደብተሩ ተሰርዚል በማለት የሚያቀርበው ምክንያት እንደ ፍርዱ ላለመፈፀም የሚያስችል ነው ወይስ አይደለም የሚለው ነጥብ በጭብጥነት ተይዞ ምላሽ የሚያስፈልገው ሁኖ አግኝቶታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው ለክርክር መሠረት የሆነው ቤት ተጠሪዎች ሕጋዊ ባለቤትነታቸው በፍርድ ቤት ውሣኔ ተረጋግጦላቸው እንዲረከቡ እስከ የአገሪቱ የመጨረሻ የዳኝነት አካል ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ደርሶ የሰበር ችሎቱ የመጨረሻ ዳኝነት ያሰረፈበት መሆኑን ተጠሪዎች ክርክሩ በዚህ አግባብ የመጨረሻ መፍትሔ ከአገኘ በኃላ የፍርድ ቤቶቹ ውሣኔ እንዲፈጸምላቸው የአፈፃፀም ማመልከቻ አቅርበው ተገቢውን መዝገብ በሕጉ አግባብ ከፍተው አመልካች እንደ ፍርዱ እንዲፈጽም የማይፈጽምበት ሕጋዊ ምክንያት ካለም ቀርቦ እንዲያስረዳ ሲደረግ አመልካች ፍቤት ቀርቦ እንደ ፍርዱ ላለመፈፀም ያቀረበው ምክንያት ለፍርዱ መሠረት የሆነውና የተጠሪዎችን የባለቤትነት መብት የማያረጋግጠው ደብተር በአስተዳደር አካሉ ከፍርድ ቤቱ ውሣኔ በኃላ መክኗል የሚል መሆኑን ነው በመሠረቱ በሕግ አግባብ ታይቶ የተሰጠ ፍርድ እንደ ፍርዱ መፈፀም ያለበትም ስለመሆነ የፍብሥሥቁጥር እና ተከታይ ድንጋጌዎች ያሣያሉ በእነዚህ ድንጋጌዎች በተዘረጋው ስርዓት አግባብ በመመራት ካልሆነ በስተቀር በፍርድ ቤት የተሰጠ ውሣኔ በሌላ አካል ዋጋ የሚያጣበት አግባብ አይኖርም ድንጋጌዎች በግልጽ የሚያስገንዝቡት አቢይ ነጥብ የፍርድ አፈፃፀም ስርዓት ፍርድ ቤት የሰጠውን ፍርድ በእራሱ አማካኝነት ወደ ተግባር ወይም ውጤት የሚለወጥበት ሥርዓት መሆኑን ነው በሌላ አገላለጽ የድንጋጌዎች አቀራረጽ ይዘትና መንፈስ በጥንቃቄ ሲታይም የፍርድ አፈፃፀም ስለፍርድ አፈፃፀም የተደነገጉትን ድንጋጌዎች በመከተል ፍርዱን በተግባር መተርጐም እንደመሆኑ መጠን የአፈፃፀም ስርዓቱ ሕጉን መሠረት ማድረግ ያለበት እና የፍብሥሥሕጉን መሠረታዊ አላማ ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት በአንስተኛ ወጪ ጊዜና ጉልበት በተፋጠነና ፍትሐዊ በሆነ መንገድ እንዲፈፀም በሚያስችል አግባብ ሕግ አውጪው ያስቀመጣቸው መሆኑን የምንረዳው ጉዳይ ነው አንዲሁም በሕግ አግባብ የተሰጠ ፍርድ ዋጋ እንዳይኖው የሚደረግው የዳግም ዳኝነት ወይም የፍርድ መቃወሚያ ጥያቄ በሕጉ በተዘረጋው ስርዓት ቀርቦ ከታየና ተቀባይነት ካገኘ ብቻ ስለመሆኑ ከፍብሥሥሕቁጥር እና ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ የምንገነዘበው ጉዳይ ነው ከዚህ ውጪ አንድ የአስተዳደር አካል በፍርድ ቤት ክርክር መረታቱን ከተረዳ በኃላ በሕጉ የተሰጠውን ስልጣን መነሻ በማድረግ ለፍርዱ መሰጠት መሠረት የሆነውን ማስረጃ ዋጋ በማሣጣቱ ምክንያት የፍርድ አፈፃፀም ዋጋ እንዲያጣ የማድረግ ውጤት በኢፊዲሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ እና እና ስር የተረጋገጠውንና የተከበረውን የነፃ ፍርድ ቤት መኖርንና የዳኝነት ስልጣን ትርጉም አልባ የሚያደርገው ነው ይህ ብቻ ሣይሆን በሕገ መንግስቱ አንቀጽ ሥር የተረጋገጠው የዜጎች ፍትህ የማግኘት መብትም ውጤት ባለው መልኩ ተግባራዊ የሚሆንበት መንገድ ጠባብ እንዲሆን የሚያደርግ ከመሆኑም በላይ ክርክሮች መቋጫ እንዳይኖራቸው የሚጋብዝ የፍርድ ቤትን ጊዜ ጉልበትና በጀት ለብክነት የሚዳርግ እንዲሁም ሕዝቡ በፍርድ ቤት አመኔታ እንዳይኖረው የሚያደርግ ነው የነፃ ፍርድ ቤት መገለጫው ደግሞ የሕግ የበላይነት መኖሩና መረጋገጥ ነው ይህ ደግሞ ውጤታማ የሚሆነው አንዱ የመንግሥት አካል ሌላኛውን ሲቆጣጠረው ከመሆኑ በተጨማሪ ፍርድ ቤት የራሱን ውሣኔ ዋጋ የማያሣጣና የሕግ መሠረት የሌለውን የአስተዳደር አካል እርምጃ ውድቅ ሲያደርገው መሆኑ የሚታመን ነው ፍርድ ቤት በሕገ መንግስቱ አንዱ የመንግስት አካል እንደመሆኑ መጠን የመንግስት የስልጣን አጠቃቀም የተወሰነና የተገደበ መሆነ ሊያረጋግጥ አንደሚገባ ይህ ሊከወን ከሚያስችሉት መንገዶች አንዱ ደግሞ በፍርድ ቤት የተሰጠ ውሣኔ ትርጉም እንዲኖረው በማድረግ ስለመሆኑ በሕገ መንግስቱ ስለፍርድ ቤቶች ስልጣን ከተመለከቱት ድንጋጌዎች እና በአገሪቱ የሕግ አካል ከሆኑ አለም አቀፍ ስምምነቶች ውስጥ ከሰፈሩት መርሆዎች ይዘትና መንፈስ የምንረዳው ጉዳይ ነው በኢፌዲሪ ህገ መንግስት ከላይ እንደተጠቀሰው ሕገ መንግስቱ ከተመሠረተባቸው መርሆች አንዱ የሕግ የበላይነት ስለመሆኑ በሕገ መንግስቱ መግቢያው ላይ የሰፈረ ጉዳይ ነው ፍርድ ቤት ለሁሉም ወገኖች እኩል ተፈፃሚነት ባለው ሕግ መመራት ያለበት ስለመሆኑም የሕገ መንግስቱን አንቀጽ እና ድንጋጌን ይዘትና መንፈስ በማየት መረዳት የምንችለው ጉዳይ ነው በመሆኑም በሕግ አግባብ የተቋቋመ ፍርድ ቤት አከራክሮ መወሰን ብቻ ሣይሆን የወሰነው ውሣኔ ውጤት ባለው መልኩ ወደ ተግባር መለወጡን ጭምር ማረጋገጥ አብይ ሀላፊነትና ተግባር በመሆኑ ይህንኑ በሕግ የተሰጠውን ስልጣን አንድ የመንግስት አካል የሚዘረጋው አሠራር ወይም የሚወስደው እርምጃ በፍርድ ቤቶች የፍርድ ስርዓት ላይ በዳኝነት አካሉ ላይ የሚያመጣው ውጤት በሕግ የተመሠረተና የሚገዛ ስለመሆኑ ማየት የግድ ይላል ከዚህም በተጨማሪ አንድ የአስተዳደር አካል የቤት ባለቤትንት ማስረጃ በፈለገው ጊዜ ከሕግ ውጪ እንዲሰረዝ ማስቻል በኢፌዲሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ ና ድንጋጌ ሥር የተከበረውን የንብረት ባለቤትነት መብት ዋጋ የሚያሣጣው ነው የፍብሕቁጥር እና ድንጋጌዎች አንድ ላይ ሲነበቡም የአስተዳደር አካል በባለቤትን ማረጋገጫ ማስረጃ አሰጣጥ ላይ ፍጽም የሆነ አስተዳደራዊ ስልጣን ያለው ስለመሆነ አያሣዩም ይልቁንም ድንጋጌዎች እርስ በአርሣቸውም ሆነ ከፍሕቁጥር ድንጋጌ ጋር ተዛምደው ሲታዩ የባለቤትን ማረጋገጫ ደብትር የሚሰርዘው በሕጉ በተመለከቱት ምክንያቶች ብቻ መሆኑን ከሕጉ ውጪ ተግባሩ ተከናውኖ ከተገኘም መብቱ የተነካው ሠው በኢፌዲሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ እና ድንጋጌዎች መሠረት ጉይዩን ስልጣን ላለው ፍርድ ቤት አቅርቦ አቤቱታው እንዲታይለት የሚያርግበት ጉዳይ እንጂ አስተዳደር አካሉ የሰጠው ውሣኔ በፍርድ ቤት እንዳይታይ የሚገደብበት ስርዓት የሌለ መሆኑን የምንገነዘበው ነው በአጠቃላይ አመልካች ቀድሞ በፍርድ ቤት በነበረው ክርክሩ ተሣታፊ ሁኖ በፍርድ ኃይል ከተረታ በኃላ በፍርድ ቤት የተሰጠ ውሣኔ በሕጉ አግባብ እንዳይፈጽም በሚል እሣቤ በዋናው ክርክር ጊዜ የተጠሪ ባለቤትነት የተረጋገጠበትን ማስረጃ በመሠረዝ ፍርዱን አከራካሪውን ቤት አላስረክብም ማለቱ የሕግ መሠረት የሌለው በመሆኑና የበታች ፍርድ ቤቶችም ይህንነ የአመልካች ክርክር ውድቅ በማድረግ አፈፃፀሙ እንዲቀጥል የሰጡት ውሣኔ ምንም አይነት የሕግ ስህተት የሌለበት ሆኖ አግኝተናል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ህዳር ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ታህሣስ ቀን ዓም በትአዛዝ የፀናው ብይን በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ፀንቷል አመልካች ቀድሞ የክርክሩ ተሣትፊ ሁኖ እስከ በላይ ፍርድ ቤቶች በተደረገው ክርክር ተረቺ መሆኑ ከተረጋገጠ በኃላ ለቀድሞው ውሣኔ መሠረት የሆነውን የባለቤትነት ምስክር ወረቀት በማምከን አዲስ ክስ የሚመሰርትበት አግባብ የለም ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሣራ የየራሣቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤዮ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ረታ ቶሉሣ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች አቶ አየለ መኮንን ከጠበቃ አቶ ምናሴ ዘሪሁን ጋር ቀረቡ ተጠሪዎች ኛ ወሮ ጦቢያው ወንድም ገዛው ኛ ወሮ ውቢት በየነ ኛ ተጠሪ እና የሁሉም ጠበቃ ኛ አቶ ብሩክ በየነ አቶ አበበ ማስረሻ ጋር ቀረቡ ኛ ወት ሰናይት በየነ ኛ ወት እጥፍወርቅ በየነ ኛ ወት መሰረት በየነ መዝገቡ የተቀጠረው ለምርመራ ሲሆን መርመረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ይህ የሰበር ጉዳይ የቀረበው ግራ ቀኙን ካከራከረው ጉዳይ አንፃር በፍብሥሥህቁ ሀ የተመለከተው ስነ ሥርዓታዊ ድንጋጌ ለጉዳዩ ያለውን አግባብነት ለማየት ሲባል ነው የአሁን አመልካች በስር የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በአሁኑ ተጠሪዎች ላይ ያቀረበው ክስ የጉዳዩ መነሻ ሲሆን የዚህም ክስ ይዘት በጉለሌ ክከተማ ወረዳ የቤት ቁጥር የሆነው ቤት አካል የሆነውን ሰርቪስ ቤት ከኛ እስከ ፀኛ ተራ ቁጥር ከተጠቀሱት ተጠሪዎች አባት ከአቶ በየነ ወልደሚካኤል እና ከባለቤታቸው ከአሁን ኛ ተጠሪ ጋር ህዳር ቀን ዓም ባደረግነው የሽያጭ ውል ገዝቼ ተረከቢያለሁ ሻጮችም ቀደም ሲል ቤቱን የገዙበትን ውል እና የግብር ደረሰኝ አስረክበውኛል በቤቱም ላይ ያለውን ካርታ ተከታትዬ እንዲሰጣቸው አድርጌያለሁ አስረከቢያቸዋለሁ ሆኖም ከዚህ በፊት በሽያጭ ውሉ በገቡት ግዴታ መሠረት በገዛሁት ሰርቪስ ቤት ላይ ካርታ ተዘጋጅቶ እንዲሰጠኝ ለማድረግ ፈቃደኛ አልሆኑም ስለሆነም የገዛሁት ሰርቪስ ቤት ስመ ሀብትነት በስሜ እንዲዞር ተከሳሾች ስመ ሀብትነትን በሚያዛውር አካል በመቅረብ የመለያ ውል በመፈረምና አስፈላጊ ሰነዶችን ይዘው በመቅረብ ሰመ ሀብቱ አንዲዛወር ያደርጉ ዘንድ ይወሰንልኝ የሚል ነው የአሁን ተጠሪዎችም በመካከላችን የተደረገ የሽያጭ ውል የለም ቢኖርም እንኳ በፍብሕቁ መሰረት ቤቱንና ሰነዶችን ለገዥ ማስረከብ እንጂ ውል እንድንዋዋል አንገደድም ፍቤቱም ውል ተዋዋሉ ብሎ ውሣኔ ለመስጠት አይችልም ክሱ የክስ ምክንያት የለውም የሚለውን ክርክር ካስቀደሙ በላ ስለዋናው ጉዳዩም ዝርዝር መልስ ሰጥተዋል ፍቤቱም ወደ ዋናው ጉዳይ ከመግባቱ በፊት በአሁን አመልካች አማካኝነት የቀረበው ክስ የክስ ምክንያት አለው ወይስ የለውም። የሚለውን ጭብጥ በመያዝ ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር አንደኛና ሁለተኛ ተጠሪ ከሣሾች ሶስተኛው ተጠሪ ተከሣሽ በመሆን ይከራከሩ ነበር የሥር ፍርድ ቤት ይህንን መዝገብ ከዘጋው በኃላ ተጠሪዎች ታህሣስ ቀን ዓም በተባዓፈ አቤቱታ በመካከላቸው ያደረጉት የእርቅ ስምምነት በመመዝገብ ለሚመለከተው ክፍል እንዲያስተላልፍላቸው በመጠየቃቸው የተዘጋውን የመዝገብ ቁጥር በማንቀሣቀስ ተጠሪዎች ሕዳር ቀን ዓም ያደረጉት ስምምነት የፍርድ ቤቱ ማህተም ተደርጎበት ለሚመለከተው ክፍል ይተላለፍ በማለት ታህሣስ ቀን ዓም በዋለው ችሎት ትእዛዝ ሰጥቷል ከሥር ፍርድ ቤት በፍርድ ቤቱ ማህተም ተረጋግጦ ለሚመለከትው ክፍል እዲተላለፍ ትእዛዝ የሸሰጠበትና ተጠሪዎች ሕዳር ቀን ዓም ያደጉት የእርቅ ስምምነት በይዘቱ አመልካች በሕጋዊ ውል ገዝቻዋለሁ የምትለውን በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሰባት በሶስተኛ ተጠሪ ስም ተመዝግቦ የሚገኝ ቁጥር ያልተሰጠው አዲስ ቤት ተጠሪዎች ባለበት ሁኔታ ሽጠው ዋጋውን ለሶስት እኩል ለመካፈል ያደጉት የእርቅ ስምምነት ነወ የሥር ፍርድ ቤት በፍርድ ቤቱ ማህተም ተረጋግጦ ለሚመለከተው ክፍል እንዲተላለፍ ታህሣስ ቀን ዓም የሰጠውን ትእዛዝና ከዚሁ ትእዛዝ ጋር የተያያዘውን በሕዳር ቀን ዓም የእርቅ ስምምነት መሠረት በማድረግ አንደኛ ተጠሪና ሁለተኛ ተጠሪዎች የፍርድ ባለመብቶች ሶስተኛው ተጠሪ የፍርድ ባለእዳ ሆኖ የሚከራከሩት የአፈፃፀም መዝገብ ቁጥር ተከፍቶ ቤቱ በባለሙያ ተገምቶ የሀራጅ ማስታወቂያ ወጥቶበታል አመልካች ፍርድ ቤቱ ታህሣስ ቀን ዓም በሰጠው ትእዛዝ በፍርድ ቤቱ ማሕተም ተረጋግጦ ለሚመለከተው ክፍል እንዲተላፍ ያደረው ተጠሪዎች ሕዳር ቀን ዓም ያደረጉት የአርቅ ስምምነትና በሶስተኛው ተጠሪ ቤት ላይ የተደረገ የእርቅ ስምምነት አይደለም ሶሰተኛው ተጠሪ ቤቱን ለአኔ የሸጠልኝ በመሆኑ የእርቅ ስምምነቱ መጽደቁና በፍርድ ቤቱ ማህተም ተረጋግጦ መተላለፉ የእኔን መብን የሚነካ ነው ስለዚህ ሕዳር ቀን ዓም ተጠሪዎች ያደጉት የእርቅ ስምምነት በመመዝገብ የተሰጠውን ትአዛዝ ይሰረዝልኝ የሚል የመቃወሚያ ማመልከቻ አቅርባለች የሥር ፍቤት ታህሣስ ቀን ዓም ተጠሪዎች ሕዳር ቀን ዓም ያደረጉት የእርቅ ስምምነት በፍርድ ቤቱ ማህተም ተረጋግጦ ለሚመለከተው ክፍል ይተላለፍ በማለት የሰጠው ትእዝዛ በይዘቱም ሆነ በሚያስከትለው ሕጋዊ ውጤት በፍታበሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ በተደነገገው መሠረት የእርቅ ስምምነቱ ሕግና ሞራልን የማይቃረን መሆኑን በመቀበልና በማረጋገጥ የመዘገበው መሆኑ የሚያሣይ ነው የሥር ፍርድ ቤት ተጠሪዎች ሕዳር ቀን ዓም ያደረጉት የእርቅ ስምምነት በፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ መሠረት ተቀብሎ አጽድቄዋለሁ ብሎ በዝርዝር ታህሣስ ቀን ዓም በሰጠው ትእዛዝ ውስጥ አለመፃፉ ፍርድ ቤቱ ተጠሪዎች ሕዳር ቀን ዓም ያደረጉትን የአርቅ ውል ተቀብሎ አላፀደቀውምአልመዘገበውም ከሚለው መደምደሚያ ላይ የሚያደርስ አይደለም ስለዚህ የሥር ፍርድ ቤት ተጠሪዎች ሕዳር ቀን ዓም ያደረጉት የእርቅ ስምምነት ህጋዊ ውጤትና አስገዳጅነት በሚያገኝበት መንገድ ትእዛዝ ከሰጠ ተጠሪዎች በፍርድ ቤቱ በማህተም ተረጋግጦ ለሚመለከተው ክፍል እንዲተላለፍ ትእዛዝ የሰጠበትን የእርቅ ስምምነት እንዲፈፀምላቸው መጠየቅ የሚችሉ መሆኑን ከፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ ድንጋጌ ይዘት ለመረዳት ይቻላል አመልካች በክርክሩ ተካፋይ ሣልሆን የሥር ፍርድ ቤት ታህሣስ ቀን ዓም በሰጠው ትእዛዝ እውቅና በሰጠውና ባፀደቀው ተጠሪዎች ህዳር ቀን ዓም ያደረጉት የእርቅ ስምምነት በእኔ ንብረት ላይ የተደረገ ነወ ክርክሬንና ማስረጃዬን አቅርቤ ፍርድ ቤቱ ለተጠሪዎች ስምምነት አውቅና ለመስጠትና ለመመዝገብ የሰጠው ትእዛዛ ሊሰረዝልኝ ይገባል በማለት ያቀረበችው የፍርድ መቃወሚያ ማመልከቻ በፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕጉ ትእዛዝ ማለት ውሣኔ የተለያና በፍርድ ቤት የሚሰጥ ማናቸውም አይነት እንደ ብይን የሚቆጠር ተፈፃሚ ትእዛዝ ማለት እንደሆነ የተሰጠው ትረጓሜ የፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ መሠረት የእርቅ ስምምነት መጽደቁ በፍሥሥሕቁጥር ንዑስ አንቀጽ መሠረት የሚያስከትለውን ሕጋዊ ውጤትና የፍሥሥሕቁጥር ድንጋጌ ይዘትና መሠረታዊ ዓላማ ያገናዘበና መሠረት ያደረገ ጥያቄ ነው የሥር ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት አመልካች የሥር ፍርድ ቤት ለተጠሪዎች የእርቅ ስምምነት አውቅና የሰጠበትንና የመዘገበበትን ታህሣስ ቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠውን ትእዛዝና ከዚሁ ትእዛዝ ጋር ሕጋዊ ተፈፃሚነት ያገኘው የሕዳር ቀን ዓም የአርቅ ስምምነት በመቃወም ተከራካራ በፍሥሥሕቁጥር ንዑስ አንቀጽ መሠረት ካላስረከበች መብቷን በፍሥሥሕቁጥር ሆነ በሌላ መንገድ ለማስረከብ የማትችል መሆኑን አልተረዱትም የበታች ፍርድ ቤቶች በፍሥሥሕቁ የሰጡት ትርጉም የጠበበ ነው እንደዚሁም የእርቅ ስምምነት በፍርድ ቤት ትአዛዝ ተረጋግጦና ለሚመለከተው ክፍል ይተላለፍ መባሉ የፍርድ ያህል አስገጃጅነት ያለው መሆኑና አስገዳጅነቱን ለማስቀረት እርቁን ያፀደቀው ፍርድ ቤት አርቁ ለሕግና ለሞራል ተቃራኒ አይደለም እርቁን የፀደቀው ፍርድ ቤት እርቁ ለሕግና ለሞራል ተቀራኒ አይደም በአርቁ መሠረት ይፈፀም በማለት በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ የሰጠውን ትእዛዝ መሰረዝ አስፈላጊ መሆኑን ሣያገናዝቡ አመልካች ያቀረበችውን መቃወሚያ ውድቅ ማድረጋቸው ከላይ በዝርዝር የገለጽናቸውን የሕግ ድንጋጌዎች የሚጥስና መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ወስነናል ውሣኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር የካቲት ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔና የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ነሐሴ ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ ተሽሯል የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተጠሪዎች ሕዳር ቀን ዓም ያደጉት የእርቅ ስምምነት በፍርድ ቤቱ አውቅና ሊሰጠውና ሊመዘገብ አይገባም በማለትና ፍርድ ቤቱ ታህሣስ ቀን ዓም የሰጠው ትእዛዝ ሊሰረዝ ይገባዋል በማለት ያቀረበችውን ማመልከቻና ማስረጃ እንደዚሁም ተጠሪዎች የሚያቀርቡትን ክርክርና ማስረጃ በመቀበልና በመመርመር በፍሥሥሕቁ መሠረት የመሰለውን ውሣኔ አንዲሰጥበት ጉዳዩን በፍሥሥሕቁጥር መሠረት መልሰን ልከንለታል በዚህ ጉዳይ ያወጡትን ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለየራሣቸው ይቻሉ መዘገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤዮ የሰመቁ ሚያዝያ ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አደነ ንጉሴ አመልካች ጠበቃ አንበርብር ዓባይነህ አልቀረቡም ተጠሪ የፍትሕ ሚኒስቴር አልቀረቡም መዝገቡ የተቀጠረው ለምርመራ ሲሆን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ይህ የሰበር ጉዳይ የቀረበው የአሁን አመልካች የጠበቆችን ስነ ምግባር ደንብ ተላልፎ ጥፋተኛ ሆኖ ተገኝቷል በሚል በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት በፌዴራል ፍቤቶች የጠበቆች የዲስፕሊን ጉባኤ ውሳኔ ተሰጥቶ በፍትሕ ሚኒስቴር ሚኒስትር የጸደቀው ውሳኔ አግባብነት በግራ ቀኙ መካከል በተደረገው ክርክር ከተረጋገጡት ፍሬ ነገሮች በመነሳት ለጉዳይ አግባብነት ካለው ከዚህ ህግ አንፃር ለማየት በሚል ነው የጉዳዩ መነሻ የሆነው የአሁን አመልካች በጥብቅና ተወክሎ የሚከራከርበት ጉዳይ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ተወስኖ በይግባኝ ሰሚው ፍቤትም በይግባኝ ታይቶ የፀናውን እና በፍርድ ያለቀ ጉዳይ መሆኑን እያወቀ አንደገና በዚያው በፍርድ ያለቀው ጉዳይ በመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት እንደገና አቤቱታ ከማቅረብ በፊት በፍርድ ባለቀው ጉዳይ የተለየ ዳኝነት አንዲሰጥ በማድረጉ በፍብስስህቁ ከተወሰነው ድንጋጌ አንፃር ይኸው ተግባሩ የሙያ ጥፋት ሆኖ ስለተገኘ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት ጥፋተኛ ለዚህም ጥፋቱ ብር አምስት ሺህ ብር የገንዘብ መቃጮ እንዲቀጣ በአዋጅ መሰረት በፈዴራል ጠበቆች የዲስፕሊን ጉባኤ ተወሰኖ ሚኒስቴር ሚኒስትር በመጽደቁ እና ጉዳዩንም ይግባኝ ሰሚው የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በይግባኝ ተመልክቶ በማጽናቱ ምክንያት የአሁን አመልካች ይህንኑ የመጨረሻ ውሣኔ ለማስለወጥ ሲል ባቀረበው የሰበር አቤቱታ በማቅረብ ነው የፍትሕ ሚኒስቴርም በተጠሪነቱ በጉባኤው የተሰጠው ውሳኔ በህጉ አግባብ ስለሆነ ሊፀና ይገባል በማለትም በጽሁፍ መልሱን አቅርቧል ከላይ በጭሩ እንደተመለከተው አሁን አመልካች ጉዳዩን በጥብቅና ይዞ ክርክር ያደረገበት የአፈፃፀም ጉዳይ ነው ለአፈፃፀም መሰረት የሆነው ዋናው ፍርድ በመቁ በቀን የተሰጠው ሲሆን የፍርዱም የተፈፃሚ ክፍል የሚቻል ከሆነ በዓይነት ይህ ሁሉ ካልተቻለ ንብረቱ በሐራጅ ተሽጦ በፍርዱ በተመለከተው የድርሻ መጠን መሰረት ይከፋፈሉ የሚል ነው ይህንንም ፍርድ ለማስፈፀም ሲባል ለተከፈተው በአፈፃፀም መዝገብ ቁጥር የሆነው የአፈፃፀም መዝገብ ፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ሲመለከት ቆይቶ እንደ ፍርዱ ንብረቱን በዓይነት ለማካፈል የሚቻል መሆኑን በፍርድ አፈፃፀም መምሪያ በኩል በባለሙያ ተረጋግጦ እንዲቀርብ አድርጓል በዚህ መሰረት ከባለሙያ በቀረበው ማረጋገጫ መሰረት ንብረቱን በዓይነቱ ለማከፋፈል አይቻልም ከሚል መነሻ ተነስቶ ንብረቱ በሐራጅ እንዲሸጥ ትዕዛዝ የሰጠበት መሆኑና በዚህም ትዕዛዝ ላይ የይግባኝ አቤቱታ ለፈዴራል ከፍተኛ ፍቤት ቀርቦ ፍቤቱ በፍብስስህቁ መሰረት ሰርዞ ስለማሰናበቱ ያከራከረ ጉዳይ አይደለም እንዲሁም የፍርድ አፈፃፃም መመሪያው ከፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በተሰጠው ትዕዛዝ መሰረት ንብረቱን በማየት ቦታውን በዓይነት ማካፈል የሚቻል ሲሆን ቤቱን በተመለከተ ግን ከቤቱ አተማመን አኳያ አኩል በእኩል ለማካፈል አንደማይቻል ሆኖም ትንሹንም ድርሻ ቢሆን አሁን አመልካች የወከሏቸው በአፈፃፀም መዝገቡ ላይ ኛ የፍርድ ባለዕዳ የነበሩት ጠይቀዋል በዚሁ መሰረት ማስፈፀም ይቻል እንደሆነ ማብራሪያ ይሰጥበት በሚል ገልፆ አያለ አፈፃፀሙን የያዘው ፍርድ ቤት ግን ከዚሁ ከፍርድ አፈፃፀም መመሪያ የተሰጠን ሙያዊ መግለጫ ከደረሰው በኋላ አንደ ፍርዱ ንብረቱን በዓይነት ለማካፈል የልቻል አይደለም ከሚል መደምደሚ ደርሶ በመጨረሻው የፍርድ አማራጭ መሰረት ንብረቱ በሐራጅ እንዲሸጥ በሚል ትዕዛዝ የሰጠበት ስለመሆኑም የተረጋገጠ ጉዳይ ነው በዚህ በሐራጅ ይሸጥ በተባለው ትዕዛዝ ላይ የይግባኝ አቤቱታ ቀርቦ ተቀባይነት ካጣ በኋላ አሁን አመልካች አፈፃፀሙን በመጀመሪያ ደረጃ ለያዘው ፍቤት ደንበኛቸው ንብረቱ በሐራጅ ከሚሸጥ ይልቅ በፍርድ አፈፃፀም መምሪያ በኩል እንደተረጋገጠው ቢጎዳም አነስተኛው ድርሻ ይሰጠኝ በማለት ጠይቀዋል ስለሆነም በዚሁ መሰረት እንዲፈፀም ይታዘዝልኝ በማለት በመጠየቃቸው ፍቤቱ እንደጥያቄው ተቀብሎ ትዕዛዝ ሰጥቷል አፈፃፀሙን የያዘው ፍቤት በዚህ አኳቷን ቀድሞ ሰጥቶት የነበረውን የሐራጅ ሸያጭ አማራጭ ትቶ አመልካች እንዳቀረበው አቤቱታው በዓይነት ይካፈሉ ብሎ ካዘዘ በኋላ አንደገና መዝገቡን አንቀሳቅሶ ከዚህ በፊት በሐራጅ ተሸጦ ይከፋፈሉ በሚሜል የሰጠው ዳኝነት በይግባኝ ታይቶ የጸና መሆኑን የኛ ፍርድ ባለዕዳ እያወቀ እንደገና በፍርዱ ባለቀ ጉዳይ ላይ አዲስ ጥያቄ በማቅረብ የተለየ ዳኝነት አንዲሰጥ አስደርጓል ይህም አግባብ አይደለም በማለት በዓይነት ክፍያውን አማራጭ አንስቶ የአሁን አመልካች ፍቤቱን በማሳሳት ለፈፀመው ተግባር ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል ከዚህ ሁሉ በኋላ ነው አመልካች የጥብቅና ሙያ ስነ ምግባር ከሚያዘው ውጭ በፍርድ ባለቀ ጉዳይ ላይ አቤቱታ በማቅረብ በሚል ጉዳይ ላይ መጉላላቱንአስከትሏል ይህም አድርጊቱ ከፍብስስህቁ አንፃር ሲታይ ሙያዊ ጥፋት መፈፀሙን ያረጋግጣል በማለት ጥፋተኛ ብሎ የገንዘብ መቀጮ የቀጣው ስለመሆኑ ሁሉ የተረጋገጡ ጉዳዮች ሆነው አግኝተናቸዋል አንግዲህ የጉዳዩ አመጣጥ ከላይ ባጭር ባጭሩ የተጠቀሰው ሲሆን እኛም የጉባኤውን ውሳኔ አግባብነት እንደሚከተለው መረምረናል በፍብስስህቁ ተፈፃሚነቱ ከታች ወደ ላይ የተዋቀሩት ፍቤቱ ዋናውን ጉዳይ አከራካሪው ውሳኔ በሚሰጡበት ጊዜ ብቻ የተወሳነ ስለመሆኑ ከአፈፃፀም ቢመለስ በመጀመሪያ ደረጃ እና በይግባኝ የቀረቡት ጉዳዮች አካሄድ የሚመሩበት ስነ ስርዓታዊ ድንጋጌዎች ያላቸውን የተፈፃሚነት ውሰን በሚደነግገው በፍብስስህቁ ተመልክቷል ይህ ለዚህ ሰበር ክርክር ምክንያት የሆነው ጉዳይ የአፈፃፀም እንደመሆኑ መጠን ይኸው በቁጥር የተመለከተው ስነ ሰርዓታዊ ድንጋጌ በዚህ ለተያዘው ጉዳይ ተፈፃሚነት ያለው አይደለም ይልቁንም የተፈረደ ፍርድን በማስፈፀም ሂደት የጉዳዩ አካፄድ የሚጣራው ስለፍርድ አፈፃፀም በተመለከቱት አራሳቸውን ችለው በተዘረጉት ስነ ስርዓታዊ ድንጋጌዎች መሰረት ነው በዚህም የአፈፃፀም ጉዳይ የሚመለከትን ስርዓት አስመልክቶ በተደረገው ስነ ስርዓታዊ ዝርዝር የህግ ክፍል ማየት እንደሚቻለው የአፈፃፀም ጉዳዩን የያዘ ፍርድ ቤት እንደ ፍርዱ በማስፈፀም ረገድ ከፍርዱ ይዘት ሳይወጣ አንደፍርዱ ተቋጭቶ መዝገቡ እስኪዘጋ ድረስ በተለያዩ ጊዜ የተለያዩ ፍርድ የማስፈጸሚያ ስልትና ዘዴ በመከተል የተለያዩ ትዕዛዞችን ለመስጠት ስልጣን ተሰጥቶታል በዚህ ጉዳይ በአፈፃፀም መዝገቡ ላይ አፈፃፀሙን የያዘው ፍቤት በመጀመሪያ ንብረቱ በሀራጅ ተሸጦ እንዲከፋፈሉ ይደረግ ብሎ ካዘዘበት ጊዜ ጀምሮ ጉዳዩ በይግባኝ ሰሚ ችሉት ደርሶ ከፀናና አንደገና አሁን አመልካች እንደገና የአፈፃፀም ችሎት ቀደም ሲል ንብረቱ ተሸጦ ይከፋፈሉ በሚል የተሰጠው ትዕዛዝ አግባብነቱ እንደገና ይታይልኝ በማለት እስከጠየቀበት ድረስ ፍርዱ ናዓሜ ያገኘ ጉዳይ ስለመሆኑ የተካደ ጉዳይ አይደለም ከዚህ በላይ በፍሬ ነገር ደረጃ የተረጋገጡትን ጉዳዮች በተጠቀሰበት በዚህ ፍርድ ላይ እንደተገለፀው ፍርድ አፈፃፀም መምሪያ የሰጠው ሙያዊ ማረጋገጫ ይዘት ንብረቱን በዓይነት ለማካፈል የሚቻል አይደለም በሚል ሳይሆን አንደኛውን ወገን ጠቅሞ ሌላኛውን ወገን ካልጎዳ በቀር ማካፈል ይቻላል በዚህም መሰረት ኛ የፍርድ ባልዕዳ ቢጎዳም ልጎዳ በማለት አነስተኛው ድርሻ ተሰጥቷቸው ክፍፍሉ በዓይነት እንዲደረግ ጠይቀዋል ይኸው ታይቶ አስፈላጊው ዳኝነት ይሰጥበት የሚል ሆኖ እያለ ፍቤቱ በዘፈቀደ ንብረቱ በሐራጅ ይሸጥ በማለት ማዘዙ ስህተት የፈፀመ መሆኑን ያስገነዘበው ጉዳዩም ፍፃሜ አግኝቶ ባለጉዳዮች የተሰናበቱ እስካልሆነ ድረስ ፍርድን ተገቢ በሆነ መንገድ በማስፈፀም ረገድ ለአፈፃፀም ፍቤቱ በተሰጠው ስልጣን መሰረት የተስተካከለ ዳኝነት እንዲሰጥ የአሁን አመልካች ለደንበኛው ተገቢን ሙያዊ ድጋፍ ማሰጠት ካለበት ግዴታ አንፃር ለፍቤቱ አመልክቷል ከሚባል በቀር የፈፀመው መያዊ ጥሰት አልተሰተዋለበትም በፍርዱ ላይ በግልጽ እንደተመለከተው የኛ የፍርድ ባለዕዳ ድርሻ ግማሽ ቀሪው የሌሎች ተከራካሪዎች እንደመሆኑ መጠን ንብረቱን በዓይነት ለማካፈል ይቻላል ወይስ አይቻልም የሚለውን ለመለየት ይኸው የፍርድ ባለዕዳ ግማሽ ድርሻ መነሻ ከሚሆን በቀር የቀሪውን ግማሽ ድርሻ ቀሪ ተከራካሪዎች በዓይነት ሊከፈሉ ይገባል ወይስ አይገባም የሚለው ነጥብ ሊሆን አይገባም በዚህም ምክንያት ግማሹ ድርሻ ለቀሪ ሶስት ወገኖች የሚከፈፈል የመሆኑ ጉዳይ የአፈፃፀሙን አካፄድ ሊያስቀይረው የሚችል ሆኖም አላገኘነውም በዚህ ሁሉ ምክንያት የዲስፕሊን ጉባኤ ለጉዳዩ አግባብነት ከሌለው ድንጋጌ አንፃር እንጂ ፍርድን እንደ ፍርዱ በተገቢው መንገድ በሚስፈጽም ረገድ ፍቤቱ ሊከተለው ከሚገባው ስርዓት አንፃር ባለማየቱ ምክንያት የአሁን በአመልካች ሙያዊ ጥፋት ፈጽሟል ሲል የሰጠው የጥፋተኝነት ውሳኔ እና ቀጠይ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ ባለማግኘታችን የሚከተለውን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ የፌዴራል ፍቤቶች ጠበቆች የዲስፕሊን ጉባኤ በሰጠው ውሳኔ መነሻ ይግባኝ ሰሚው የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በኮቁ ነው ጳጉሜ ቀን ዓም የሰጠው የመጨረሻ ፍርድ ተሽሯል የአሁን አመልካች በወሰነበት መሰረት የገንዘብ መቀጮውን ክፍያ ፈፅሞ ከሆነ ለገንዘብ መቀጮው ምክንያት የሆነው ውሳኔ የተሻረ ስለሆነ ገንዘቡ እንዲመሰለት ታዚል ለሚመለከተው ክፍል ይፃፍ በዚህ ሰበር ክርክር ምክንያት የወጣውን ወጭና ኪሣራ ሁለቱም ወገኖች ለየራሳቸው ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሐአ የሰመቁ ሰኔ ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካችኹ አቶ ቴዎድሮስ አማረ ቀረቡ ተጠሪ አቶ አዲሱ ፍሰፃ ጠበቃ አቶ አባቡ ሞላ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው የትግራይ ክልል ከፍተኛ ፍቤት የአላማጣ ምድብ ችሎት በመዝገብ ቁጥር ህዳር ቀን ዐዐዓም የሰጠው ውሣኔ በክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎትና የሰበር ችሎት መጽናቱ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲሽርልኝ በማለት አመልካች ያቀረበውን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው በዞኑ ከፍተኛ ፍቤት አላማጣ ምድብ ችሎት ተጠሪ ከሣሽ አመልካች ተከሣሽ በመሆን ተከራክረዋል የክርክሩ መነሻ ተጠሪ ያቀረበው ክስ ነውር ተጠሪ ሟች ወሮ አስካለ አርአያ መስከረም ዐ ቀን ዓም ከዚህ አለም በሞት ተለይታለች ሟች ተወላጅና እናትና አባታቸው የሌሉ በመሆኑ በእናት መስመር የተከሣሽ አመልካች እናት የሆነችው ወሮ አረጋነሽሸ አርአያ በእናት መስመር የእናቷ ልጅ የሆነችው ወሮ ብርታንጉ ፋንታዬ ወራሾች መሆናቸው በወፍላ ወረዳ ፍቤት በመዝገብ ቁጥር ዓም በሰጠው ውሣኔ ተረጋግጧል ወሮ ብርታንጉ ፋንታዬ የሟች አስካለ አርአያ ወራሽ መሆኑን ካረጋገጠች በኋላ ከዘጠኝ ዓመት በላ ህዳር ቀን ዐዐዓም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች እኔ የሟች ብርታንጉ ፈንታዬ ተተኪ ወራሽ መሆኔ የሰቆጣ ወረዳ ፍቤት በመዝገብ ቁጥር ታህሣስ ቀን ዐዐዓም በሰጠው ውሣኔ ተረጋግጧል ስለሆነም አውራሽ ወሮ ብርታንጉ ፈንታዬ ከሟች አስካሉ አርአያ በኮረም ከተማ ዐ ቀበሌ ከሰራችው ሁለት ክፍል ቤት የሚደርሳት አንድ ክፍል ቤት ተከሣሽ እንዲያስረክበኝና ስመ ንብረቱ እአንዲዛወርልኝ ውሣኔ ይሰጥልኝ በማለት ክስ አቅርቧል አመልካች በተከሣሽነት ቀርቦ ከሣሸ ተጠሪ ከዚህ በፊት በኮረም ወረዳ ፍቤት ክስ አቅርቦብኝ የወረዳው ፍቤት ጥር ቀን ዐዐዓም ውሣኔ ሰጥቶበታል ስለዚህ ጉዳዩ በፍርድ ያለቀ ስለሆነ በድጋሚ ሊቀርቡብኝ አይገባም የሚል ሌሎች መከራከሪያዎችን አቅርቧል የአላማጣ ምድብ ችሎት የኮረም ከተማ ፍርድ ቤት ጥር ቀን ዓም የተጠሪንና የአመልካችን ክርክር ከሰማ በኃላ የተከሣሽን የተጠሪን ክስ ውድቅ በማድረግ ውሣኔ የሰጠ መሆኑ ገልፆ የከሣሽ ተጠሪ መኖሪያ አማራ ክልል ሰቆጣ ከተማ የተከሣሽ መኖሪያ ትግራይ ኦፍላ ወረዳ መሆኑ ተረጋግጧል በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት ስልጣኑ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመሆኑ የኮረም ወረዳ ፍርድ ቤት በሌለው የዳኝነት ስልጣን የሰጠውን ውሣኔ በፍሥሥሕግ ቁጥር ጉዳዩ ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት ታይቶ እንዳይወሰን የሚገድብ አይደለም በማለት የአመልካችን መቃወሟያ ውድቅ አድርጎታል የአመልካቾችና የተጠሪን ክርክርና ማስረጃ ከሰማ በኃላ አመልካች አንድ ክፍል ቤት ለተጠሪ እንዲያካፍል ውሣኔ ሰጥቷል ይህ ውሣኔ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሉትና የሰበር ችሉት ፀንቷል አመልካች ታህሣስ ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ የኮረም ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት ጥር ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ በይግባኝ ሣይሻር የአላማጣ ምድብ ችሎት የፍብሥሥሕቁ ድንጋጌ በተዛባ መንገድ በመተርጐም ያቀረቡኩትን የመጀመሪያ የፍርድ መቃወሚያ በማለፉ የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ተጠሪ በሟች አስካለ አርአያ ጋር ምንም አይነት ዝምድና የሌለው በመሆኑ የውርስ ንብረት አንዲካፈል የተሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት አመልክቷል ተጠሪ በበኩሉ የካቲት ቀን ዓም በተፃፈ መልስ አውራሽ ቀደም ብላ ሟች አስካለ አርአያን ወራሽ መሆኗን አረጋግጣለች የኮረም ወረዳ ፍርድ ቤት ጥር ቀን ዓም ከሥር ነገር የዳኝነት ስልጣኑ ውጭ በማየት የሰጠው ውሣኔ ተገቢ አለመሆኑን በማየት ዞነ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የአላማጣ ምድር ችሎት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የለበትም በማለት ተከራክሯል አመልካች መጋቢት ቀን ዓም የተፃፈ የመልስ መልስ አቅርቧል የሥር የክርክሩ አመጣጥና በዚህ ሰበር ችሎት ግራ ቀኙ ያቀረቡት ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አላማጣ ምድብ ችሎት ቀደም ሲል በኮረም ወረዳ ፍርድ ቤት ጥር ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት የተሰጠ አይደለም በማለት ተጠሪ ያቀረበለትን ክስ በማየት የሰጠውን ውሣኔ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎትና የሰበር ችሉት ማፅናታቸው የፍሥሥሕግ ቁጥር መሰረት ያደረገ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ጭብጥ በመያዝ ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው ተጠሪ አመልካች የሟች አስካለ አርአያ የውርስ ንብረት የሆነውንና በኮረም ከተማ የሚገኘውን ቤት እንዲያካፍለው በኮረም ከተማ ምድብ ችሉት ክስ አቅርቦ የኮረም ከተማ ምድብ ችሎት የተጠሪን የከሣሽንና የአመልካችን የተከሣሽን ክርክር ህዳር ቀን ዓም ከሰማ በኋላ የከሣሽን ክስ ውድቅ በማድረግ ጥር ቀን ዓም ብይን የሰጠ መሆኑን የከፍተኛው ፍርድ ቤት የአላማጣ ምድብ ችሎት ያረጋገጠው ፍሬ ጉዳይ ነው በሕገ መንግስቱ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሰረት የዳኝነት ስልጣን ያለው የኮረም ከተማ ምድብ ችሎት ተጠሪ አመልካች ቤቱን እንዳካፍለው ያቀረበውን ክስ በማየት ጥር ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ የፍሥሥሕግ ቁጥር የፍሥሥሕግ ቁጥር የፍሥሥሕግ ቁጥር እና ሌሎች አስገዳጅ የስነ ስርዓት ሕግ ድንጋጌዎች መሰረት ስልጣን ላለው ፍርድ ቤት የይግባኝ ቅሬታ ቀርቦበት አልተሻረም ወይም አልተለወጠም ተጠሪ የኮረም ወረዳ ማጥ ምድብ ችሉት በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ የተደነገገውን በመተላለፍ በሁለት ክልል ኗዋሪዎች መካከል የተነሣውን ክርክር በማየት ውሣኔ መሰጠቱ የሕገ መንግስቱን አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የሚቃረን ስለሆነ በይግባኝ ታይቶ እንዲሻርለት ስልጣን ላለው ፍርድ ቤት የይግባኝ ቅሬታ አቅርቦ የኮረም ምድብ ችሉት ጥር ቀን ዓም የሰጠውን ውሣኔ ያላሻረ በመሆኑ ውሣኔው በጉዳዩ ላይ የመጨረሻና አስገዳጅነት ያለው መሆኑ የሚቀርበት ምክንያት የለም የኮረም ምድብ ችሎት ጥር ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ በሕግ ከተሰጠው የስረ ነገር የዳኝነት ስልጣን ውጭ የሆነ ጉዳይ በማየት የሰጠው ቢሆንም ይህ ውሣኔ በይግባኝ ታይቶ እንዲታረም ካልተደረገ በስተቀር በፍሥሥሕግ ቁጥር በጉዳዩ ላይ አስገዳጅነት ያለውና የመጨረሻ ውሣኔ ነው በመሆኑም የኮረም ምድብ ችሉት ጥር ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ ሥልጣን ባለው ፍርድ ቤት በይግባኝ ወይም በሰበር ታይቶ ባልተሻረበት ሁኔታ በዚያው ጉዳይ ተጠሪ ለከፍተኛው ፍርድ ቤት አላማጣ ምድብ ችሎት በመዝገብ ቁጥር ያቀረበው ክስ የፍሥሥሕግ ቁጥር የሚቃረን በመሆኑ ተቀባይነት የሌለው ነው የአላማጣ ምድብ ችሎት በፍሥሥሕግ ቁጥር የተዛባ ትርጉም መስጠት የኮረም ምድብ ችሎት ቀርቦ ጥር ቀን ዓም በፍርድ ባለቀና ሥልጣን ባለው ፍርድ ቤት ያልተሻረ ሆኖ እያለ ተጠሪ ያቀረበውን ክስና ክርክር በማየት ሚያዝያ ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ ከላይ የጠቀስናቸውን የሕግ ድንጋጌዎች የሚጥስና መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎትና የሰበር ችሎት የአላማጣ ምድብ ችሎት የፈፀመውን የሕግ ስህተት ሣያርሙ ማለፋቸው መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ወስነናል ውሣኔ የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የአላማጣ ምድብ ችሎት በመዝገብ ቁጥር የሰጠው ውሣኔና የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር የሰጠው ትዕዛዝ የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሰበር መዝገብ ቁጥር የሰጠው ትዕዛዝ ተሽራል ጉዳዩ በኮረም ከተማ ምድብ ችሎት ጥር ቀን ዓም በፍርድ ያለቀ በመሆኑ ተጠሪ ይህንን ውሣኔ ለይግባኝ ወይም በሌላ የፍርድ ማረሚያ ሥርዓት ሣያሽር ሌላ ክስ ማቅረብ አይችልም በማለት በፍሥሥሕቁጥር መሠረት ወስነናል በዚህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጪና ኪሣራ ግራቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ ግንቦት ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሉሣ አዳነ ንጉሴ አመልካቾች ወት ፍሬወይኒ አለም በ ሃር ቀርባለች ወት ሣምራዊት አለም አቶ በረከት አለም አልቀረቡም ተጠሪ አቶ አለም መሐሪ ጠበቃ አቶ ምናስቦ ገብሩ ቀርቧል መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ ከንብረት ግምት ክፍያ ጋር ተያይዞ የቀረበ ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው ያሁኑ ተጠሪ በአመልካቾች ላይ በትብክ መንግስት አዲግራት ወረዳ ፍቤት በመሰረተው ክስ መነሻነት ነው የክሱ ይዘትም ተጠሪ ከወሮ አለምነሽ ተብርፃን ጋር በትዳር ተሳስሮ በመኖር ላይ ሳሉ በመካከል ለስራ ወደ ምዕራብ ትግራይ ሄዶ በቆዩበት ወቅት አመልካቾች የተጠሪን የመጥፋት ውሣኔ በማሳወጅና ከዚያ በኋላም ውርስ እንዲጣራ በማድረግ ለክርክሩ መነሻ የሆነውን በተጠሪ ስም ተመዝግቦ የነበረው ግምቱ ብር የሆኑ ክፍል ቤቶች ግማሹ ድርሻ ወደ ባለቤታቸው ስም ቀሪውን የተጠሪ ግማሽ ድርሻ ደግሞ ወራሾች ለሆኑት ወደ አመልካቾች ስም በማዘጋጃ ቤት በኩል ተላልፎ እንዲመዘገብ ተደርጓል ይሁን እንጂ ተጠሪ አሁን ለስራ ከፄድኩበት ተመልሼ አመልካቾች የሰጡትን የመጥፋት ውሣኔም ስላስነሳው በዚህ ምክንያት ተወርሶና ወደ አመልካቾች ስም ተላልፎ የነበረው የቤቱ ግማሽ ድርሻዬ ወይም ንብረቴን እንዲመልሱልኝ በማለት ዳኝነት መጠየቁን የሚያሣይ ነው ያሁኑ አመልካቾች የስር ተከሣሾች በበኩላቸው ቀርበው ለክሱ በሰጡት መልስ የቤቱ ግምት ብር ሳይሆን ከ በላይ መሆኑንና ከመጥፋቱ በፊት በተጠሪ ስም የነበረው ባዶ መሬት ብቻ መሆኑንና የባዶ መሬት ባለቤት ደግሞ መንግስት እንጂ ተጠሪ ባለመሆኑና ተጠሪ ከጠፋ በላ በባዶ መሬቱ ላይ ሀብታችን አፍስሰን የሰራነውን ቤት ከ ዓመት በኋላ መጥቶ ሊጠይቅ እንደማይገባ በመጀመሪያ መቃወሚያነት የተከራከሩ ሲሆን ፍሬጉዳዩን በተመለከተም ቤቱ በባዶ መሬት ላይ በእኛ በአመልካቾች መሰራቱ ታውቆ በህጋዊ መንገድ ወደ ስማችን የተዛወረ በመሆኑ የተጠሪ አይደለም ሆኖም ግን ባዶ መሬቱ ለተጠሪ ሊሆን ይገባል ከተባለም ቤቱ በባለሙያ ተገምቶና በግምቱ መሰረት ክፍያ እንዲፈፀምላቸው ተከራክራል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ወረዳ ፍቤትም የግራ ቀኙን ክርክር የአመልካቾች ምስክሮች ሰምቶ በተጠሪ በኩል ከቀረቡት ሰነድ ማስረጃዎች ጋርም በማገናዘብ ጉዳዩን ከመረመረ በኋላ ምንም እንኳ ቤቱን የሰሩት አመልካቾች ስለመሆናቸው በእነሱ በኩል ቀርበው በተሾሙት ምስክሮች ቢነገርም ከዚህ ቀደም ውርሱ በአመልካቾች እንዲጣራ ሲደረግ ቤቱ የተጠሪ እንደሆነ በውርስ አጣሪ ሪፖርቱ ላይ የተገለፁ በመሆኑና አሁን ደግሞ ከዚህ በተቃራኒ ቤቱ የአመልካቾች ነው በማለት የቀረበው ክርክር አርስ በራሱ የሚጣረስ በመሆኑ ክርክሩ ተቀባይነት የሌለው በመሆኑ ለክርክሩ መነሻ የሆነውና ወደ አመልካቾች ስም የተላለፈው ሁለቱ ክፍል ቤቶች ለተጠሪ ይመለስ በማለት ወስኗል የአሁኑ አመልካቾችም በተሰጠው ውሣኔ ቅር በመሰኘት የይግባኝ አቤቱታቸውን ለምስራቃዊ ዞን ማዕከላይ ፍቤት አቅርበውና ግራ ቀኙም ቀርበው እንዲከራከሩ ከተደረገ በኋላ ክርክር የተነሳበት ቤት በአመልካቾች መሰራቱ ተረጋግጦ ሳለ አመልካቾች ያለ ምንም ግምት ክፍያ ቤቱን ለቀው ለተጠሪ ሊመልሱ ይገባል በማለት የተሰጠው ውሣኔ አለአግባብ መሆኑን ከገለፁ በኋላ ተጠሪ በባለሙያ ተገምቶ በቀረበው ግምት መሰረት የቤቱን ግምት ብር ለአመልካቾች ከከፈሉ በኋላ ቤቱ ተመልሶለት በስሙ እንዲመዘገብ በማለት የወረዳ ፍቤቱን ውሣኔ በማሻሻል ወስኗል ተጠሪ በበኩሉ ይህንን ውሣኔ በመቃወም የይግባኝ አቤቱታውን ለክልሉ ጠፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርቦ ግራ ቀኙ ቀርበው እንዲከራከሩ ከተደረገ በኋላ አመልካቾች የቤቱ ግምት እንዲከፈላቸው ያቀረቡት ክስ ወይም የተከሣሽ ከሳሽነት ክስ በሌለበትና እንዲሁም በአመልካቾች የተከፈለ የዳኝነት አገልግሎት ክፍያ ሳይኖር ተጠሪ ራሱ ዳኝነት ከፍሉ ባስከፈተው መዝገብ ላይ ብር እንዲከፈላቸው በዞኑ ፍቤት መወሰነ ስነስርዓታዊ አይደለም በማለት ይህንን በሚመለከት የተሰጠውን የውሣኔ ክፍል ሽሮ ሆኖም ግን ንብረቱ ለተጠሪ ሊመለስ ይገባል በማለት በበታች ፍቤቶች የተሰጠውን ውሣኔ የውሣኔ ክፍል በማፅናትና አመልካቾችም በቦታው ላይ ሀብታቸውን አፍስሰናል የሚሉ ከሆነ ይህንን በህጉ አግባብ የመጠየቅ መብታቸው የተጠበቀ መሆኑን በመግለፅ ውሣኔ ሰጥቷል አመልካቾች ደግሞ በተራቸው በክልሉ ጠፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የተሰጠውን ውሣኔ በመቃወም የሰበር አቤቱታቸውን ለክልሉ ሰበር ችሎት ያቀረቡ ቢሆንም አቤቱታው በድምፅ ብልጫ ተቀባይነት አላገኘም አሁን የቀረበው የሰበር አቤቱታም ይህንነ በክልሉ ጠፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ተወስኖና በክልሉ ሰበር ችሎት ድምፅ ብልጫ የፀናውን በመቃወም ለማስለወጥ ሲሆን መሰረታዊ ይዘቱም በአንድ በኩል ንብረቱ ለተጠሪ ይመለስ እየተባለ በሌላ በኩል ደግሞ እኛ አመልካቾች የንብረታችንን ግምት ከሳችሁ ጠይቁ በማለት የተሰጠው ውሣኔ ጊዜና ጉልበት ከማባከን ውጪ ሌላ ለውጥ ስለሌለው ውሣኔው ተሽሮ በናብህቁ ድንጋጌ መሰረት ያፈሰስነው ሀብት ግምታችን እንዲከፈለን ይወሰንልን በማለት አመልክተዋል አቤቱታውም ተመርምሮ ለሰበር ችሎት ቀርቦ ሊታይ ይገባል በመባሉ ለተጠሪም ጥሪ ተደርጎለት ቀርቦ የበኩሉን መልስ የሰጠበት ሲሆን አመልካቾችም የመመልሳቸውን ሰጥተውበታል የጉዳዩ አመጣጥና ይዘት አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታ መነሻ ከሆነው ውሣኔና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምረናል እንደመረመርነውም የሰበር አቤቱታ በቀረበበት ውሣኔ ላይ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ተፈፅሞበታል ለማለት ይቻላል። ሆኖም ችሉቱ ድንጋጌው የመደበኛ ሙግት ስርዓትን በመከተል መቃወሚያ አቤቱታውን ለማስተናገድ ሕጉ በግልጽ ክልከላ አድርጓል ወደሚለው ድምዳሜ ያልደረሰ ሲሆን በሰመቁጥር የተሰጠው አስገዳጅ የሕግ ትርጉም ይህንነ የሚያጠናክር ነውበመሆኑም በሕጉ አግባብ የቀረበን መቃወሚያ የግራ ቀኙን ክርክር በመስማት ተገቢውን ዳኝነት መስጠት የፍትሓብሄር ስነ ስርዓት ሕጉን መሰረታዊ አላማ ያሳካል ከሚባል በስተቀር ሌላ አሉታዊ ውጤት በክርክር አመራር ስርዓት ላይ የሚያስከትል አይደለምበፍብሥሥሕቁጥር መሰረት አቤቱታ ያቀረበ ወገን በሕጉ አግባብ ማስረጃ ቆጥሮ ተቃውሞውን ከአቀረበ ጉዳዩ በአፈጻጸም መዝገብ አንዲከናወን ማድረግ ጊዜንጉልበትንና ወጪ የሚቆጥብ መሆኑ የሚታመን ሲሆን ክርክሩ የመደበኛ መግት ስርዓትን ተከትሉ እንዲከወን ለማድረግ የሚያስችል አቤቱታ መቅረቡ እስከተረጋገጠ ድረስ የግራ ቀኙን የመከራከር መብት ጠብቆ በጉዳዩ ላይ ዳኝነት መስጠት ተገቢ አይደለምየሕጉን አላማ አያሳካም ሊባል የሚችልበት ሕጋዊ ምክንያትም የለም በፍብሥሥሕቁጥር አግባብ የተሟላ ክርክርና ማስረጃ ያቀረበ ወገን አቤቱታው በመደበኛ ሙግት እንዲከናወን እንዳይጠይቅ ሕጉ ግልጽ ክልከላ ያላደረገበት ሲሆን በፍብሥሥሕቁጥር ስር የተጠበቀው መብትም በሕጉ አግባብ የሚቀርቡ መቃወሚያዎች እንደተጠበቁ ሁነው አመልካቹ በምርጫው እንዲጠቀምበት የተቀመጠ እንጂ ይህንኑ ስርዓት እንዲከተል የግድ የሚደረግበት ያለመሆኑ ድንጋጌው በፈቃደኝነት የአቀራረፅ ስርዓት መቀመጡ አስረጂ ነው ወደ ተያዘው ጉዳይ ስንመለስም አመልካቾች ለክርክሩ መነሻ የሆኑት ንብረቶች በአፈጻጸም ሊያዙ የማይችሉበትን ሕጋዊና በቂ ምክንያት ካላቸው ይህንኑ አንስተው ሙሉ በመደበኛው የሙግት ክርክር አቅርበው መብታቸው ሊከበርላቸው የማይገባበት ምክንያት የለም በመሆኑም በእርግጥም ሽያጭ ውሉ በህጉ አግባብ የተደረገ መሆን አለመሆኑንና ወይም በንብረቶቹ ላይ አመልካቾች ያቋቋሙት መብት መኖር ያለመኖሩና አመልካቾች በሽያጭ ንብረቶቹን አስተላልፈዋል የሚሏቸው ወገኖች ተግባሩን ለመፈፀም ከሕግ ወይም ከውል የመነጨ መብት ያላቸው መሆኑና ሌሎች ተያያዥነት ያላቸውን የሕግና የፍሬ ነገር ክርክሮችን በጭብጥነት ይዞና በግራ ቀኙ ማስረጃዎችም ሆነ ፍርድ ቤቱ በሚያስቀርባቸው ሌሎች አግባብነት ባላቸው ማስረጃዎች በማንጠር የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አመልካቾች አለ የሚሉት የሽያጭ ውል ሕጋዊ አይደለም በማለት የሰጠው ትእዛዝ ተገቢ መሆን ያለመሆኑን የፈዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ሊወስንበት የሚገባው ሁኖ ሳላ ከፍብሥሥሕቁጥር እና ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ ውጪ በመውጣት ጉዳዩ በመደበኛ የሙግት ስርዓት ሊከናወን የሚችል አይደለምአዲስ ክስ በማቅረብ መብቱን ማስከበር የሚቻልበት ነው በማለት የሰጠው ውሳኔ የድንጋጌዎችን ይዘትና መንፈስ የፍታብሔር ስነ ስርዓት ሕግ አይነተኛ አላማ ይህ ሰበር ሰሚ ችሉት በሰመቁጥር የሰጠውን አስገዳጅ የሕግ ትርጉም ያላገናዘበ በመሆኑ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ሁኖ አግኝተነዋልበዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በዚህ ጉዳይ ላይ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁጥር ታህሳስ ቀን ዓም የተሰጠው ውሳኔ በፍብስስህቁ መሰረት ተሽራል የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ክርክሩን በመቁ ቀጥሎ የግራ ቀኙን አስቀርቦ የአመልካቾች አቤቱታ በህጉ አግባብ በተቀመጠው ሙሉ የመስማት መብት ጠብቆ እና ጉዳዩ በግራ ቀኙ ክርክር እና አግባብነት ባለው ማስረጃ እንዲጣራ ከተደረገ በኋላ በጉዳዩ ላይ ተገቢውን ውሳኔ እንዲሰጥበት በፍብስስህቁ መሰረት ክርክሩን መልሰንለታል ይዛፍ የሰበር ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ ይቻቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሮብ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞችፁ ተገኔ ጌታነህ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች የኢትዩጵያ መድን ድርጅት ነፈጅ ሠናይት በዳሣ ቀረቡ ተጠሪየሟች ዘካሪያ ኢብራሂም ባለቤት ሳዲያ ኢብሮሽ ጠበቃ ወረደ ፀሐይ ወዮሐንስ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ በመድን ውሉ መሰረት የተከፈለ ገንዘብ ይተካልኝ ጥያቄን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ አመልካች ባሁኑ ተጠሪ እና በአቶ ቶፊቅ ኡስማን ላይ በጅጅጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመሰረተው ክስ መነሻ ነውየአመልካች ክስ ይዘትንብረትነቱ የአቶ ዘነበ ተካንየአመልካች ደንበኛ የሆነውንና በሰሌዳ ቁጥር የሚታወቀው ሚኒባስ ከአዲስ አበባ ተነስቶ ወደ ጅጅጋ አስር ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ ንብረትነቱ የአሁኑ ተጠሪ የሆነውና የሰሌዳ ቁጥሩ ሐረር በሚል የሚታወቅ መኪና በስር ሁለተኛ ተከሳሽ በነበሩት አቶ ቶውፊቅ ኡስማን ሲሽከርከር ከመንገድ በመውጣት በ ዓም በመግጨት ጉዳት ያደረሰበት መሆኑንና በጉዳቱም በተሳፋሪዎች የመቁሰል አደጋ ከመድረሱም በተጨማሪ መኪናው ከስራ ውጪ የሆነ መሆኑንለተሳፋሪዎች የተከፈለውንና መኪናው ከስራ ውጪ በመሆኑ በድምሩ የብር ሁለት መቶ ሰማንያ ሰባት ሺህ ሶስት ብር ከአርባ ሳንቲም ጉዳት የደረሰበት መሆኑንከዚህ ገንዘብ ውስጥ የመኪናውን ሳልቬጅ በብር አንድ መቶ ሺ ብር የሸጠ እና ገቢ ያደረገ መሆኑን ጠቅሶ ቀሪውን ብር ግን ተጠሪና የተጠሪን መኪና ሲያሽከርክር የነበሩት ግለሰብ አቶ ቶፊቅ ኡስማን እንዲከፍሉ ይወሰንለት ዘንድ ዳኝነት መጠየቁን የሚያሳይ ነውለማስረጃነትም የተለያዩ የሰነድ ማስረጃዎችን አያይዞ አቅርቧልየሥር ሁለተኛ ተከሳሽ የነበሩት አቶ ቶውፊቅ ኡስማን በሌሉበት ጉዳዩ የታየ ሲሆን የአሁኗ ተጠሪ ግን ቀርበው በሰጡት የመከላከያ መልስ ክሱ በይርጋ የሚታገድ መሆኑንለአደጋው መድረስ የተጠሪ መኪና ጥፋት ያለበት መሆኑ አለመረጋገጡንየጉዳቱን መጠን ለማስረዳት የቀረቡት ደረሰኞችም ስርዝ ድልዝ ያለባቸው በመሆኑ በሕጉ ተቀባይነት የሌላቸው መሆኑንስለመከፈሉ ያስረዳል ተብሎ በቀረበው የሰነድ ማስረጃም የጉዳቱ መጠን በአኅዝና በፊደል የተቀመጠው የተለያየ በመሆኑ ሊወሰድ የሚገባው የፊደል መሆኑን በመዘርዘር ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል በማለት ተከራክረዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ከሰማ በላ ጉዳዩን መርምሮ ለጉዳቱ ምክንያት የሆነው አደጋ ያደረሰው የተጠሪ መኪና መሆኑ ያለመረጋገጡን ጠቅሶ ለጉዳቱ መድረስ ሁለቱም ተሸከርካሪዎች የራሳቸው አስተዋጽኦ እንደነበር በመደምደም ሁለቱም ተሸከርካሪዎች በፍብሕቁጥር ድንጋጌ መሰረት የጋራ ኃላፊነት አለባቸው በማለት የወሰነ ሲሆን የጉዳቱን መጠን በተመለከተ ደግሞ በአመልካች በኩል ከቀረቡት የተወሰኑት ደረሰኞች እምነት የማይጣልባቸው መሆኑን ለይቶ ውድቅ አድርጎ በድምሩ ብር ሁለት መቶ አርባ አምስት ሺ አምስት መቶ ሰማንያ ስምንት ብር ከዛያ አምስት ሳንቲም ጉዳት መደረሱንከዚህ ገንዘብ ውስጥ ብር አንድ መቶ ሺ ብር ሳልቬጅ ሲቀነስ ቀሪው ብር መሆኑን በመግለፅ ይኹው የጉዳት መጠን ለሁለት ሲካፈል ተጠሪ ብር ሰባ ሁለት ሺ ሰባት መቶ ዘጠና አራት ብር ከአስራ ሁለት ሳንቲም ለአመልካች ሊከፍሉ ይገባል በማለት ወስኗልበዚህ ውሳኔ አመልካች ቅር በመሰኘት ይግባኙን ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሲያቀርብ ተጠሪ ባሉበት ጉዳዩ እንዲጣራ በመደረጉ ተጠሪም በስርኣቱ መሰረት የመስቀልኛ ይግባኝ አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን መርምሮ የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ ሙሉ በሙሉ አዕንቶታልየአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም የተጠሪን መኪና ሲያሽከርከሩ የነበሩት አሽከርካሪ ለጉዳቱ ሙሉ ኃላፊነት አለባቸው ተብሎ በወንጀል ተቀጥተው እያለና ይኹው ውሳኔ በማስረጃነት በፍርድ ቤቱ እገዛ እንዲቀርብ አመልካች ጠይቆ እያለ ማስረጃው ሳይቀርብ ጉዳቱ የደረሰው በሁለት ተሸከርካሪዎች ግጭት ነው ተብሎ አግባብነት የሌለው ሕግ ተጠቅሶ ኃላፊነቱ የጋራ ተደርጎ መወሰኑ ያላግባብ ነው የሚል ነውአቤቱታው ተመርምሮም በሰበር ችሎቱ እንዲታይ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው በሰጡት መልስ የተጠሪን መኪና ሲያሽከርክር የነበረው አሽከርካሪ በወንጀል ያለመቀጣቱንአመልካችም የወንጀል ችሎት የሰጠውን ውሳኔ አለ ከማለት ውጪ በየትኛው ፍርድ ቤትና በየትኛው መዝገብ ቁጥር ስለመሆኑ ለይቶ ባልጠቀሰበት ሁኔታ ማስረጃው ሳይቀርብ ቀርቷል በማለት የሚያቀርበው ቅሬታ የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ አተገባበርን ያላገናዘበ መሆኑን በመጥቀስና ተጠሪ ያላግባብ ለጉዳቱ የጋራ ፃዛላፊነት አለባቸው ተብሎ መወሰኑ ተጠሪን የጎዳና አመልካችን የጠቀመ መሆኑን በመግለጽ ተከራክረዋልየአሁኑ አመልካች በሰጠው የመልስ መልስም የወንጀል ውሳኔ የተባለውን ማስረጃ ውሳኔውን የሠጠውን ፍርድ ቤትና መዝገቡን ለይቶ ሳይጠቅስ የሰበር አቤቱታውን ይዘት በመድገም ተከራከሯል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምረናልጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ የተደረገውን የአደጋ ቦታ ፕላንና መግለጫ ይዘት ታልፎና በፍርድ ቤት እገዛ እንዲቀርብ የተጠየቀው ማስረጃ ሳይቀርብ በበታች ፍርድ ቤቶች ኃላፊነቱ የጋራ ነው ተብሎ የመወሰኑን አግባብነት ለመመርመር ሲባል በመሆኑ ከእነዚህ ነጥቦች አንጻር ጉዳዩን በሚከተለው መልኩ መርምረናል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካች በስር ፍርድ ቤት በነበረው ክርክር አመልካች የመድን ሸፋን የሰጠው መኪና ሐምሌ ቀን ዓም በተጠሪ መኪና ግጭት የደረሰበት መሆኑን አመልካች ገልጾ ጉዳት በደረሰበት መኪና ለነበሩት ተሳፋሪዎች የተከፈለውን ወጪመኪናውን ከስራ ውጪ በመሆኑ ምክንያት የታጣውን ገቢ መጠን ዘርዝሮና የሳልቤጁን ዋጋ መጠን ለይቶ በድምሩ ብር ለደንበኛው የከፈለው የጉዳቱ ወጪ መሆኑን ገልፆ ይሔው ገንዘብ እንዲተካ ጥያቄ አቅርቦ የአሁኗ ተጠሪም በኃላፊነቱም ሆነ በመጠኑ ላይ የቀረቡት ክርክሮች ያላግባብ የቀረቡ ናቸው የሚል ክርክር አቅርበው የስር ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክሮችና ማስረጃዎችን መርምሮ በአመልካች የመድን ሽፋን የተሰጠው መኪና ከተጠሪ መኪና ጋር ሐምሌ ቀን ዓም መጋጨቱንለግጭቱ ምክንያት የሆነውን ጥፋት የፈፀመው አሽከርካሪ ግን የትኛውን መኪና ሲያሽከርከር የነበረ አሽከርካሪ እንደሆነ በጉዳዩ የቀረቡት የአመልካች ማስረጃዎች እንደማያሳዩ ገልጾ በዚህ ረገድ የቀረበውን የአመልካችን ክርክር በከፊል ያለፈው መሆኑን ነውበመሆኑም የስር ፍርድ ቤት የአመልካች ደንበኛ መኪና እና የተጠሪ ንብረት በሆነው መኪና ግጭት መድረሱንና ለጥፋቱ ሙሉ ኃላፊነቱን ሊወስድ የሚገባው አሽከርካሪ ግን ያለመለየቱን ፍሬ ነገሩን አጣርቶና ማስረጃን መርምሮ ድምዳሜ ላይ የደረሰበት ጉዳይ ሲሆን ይኸው የስር ፍርድ ቤት የፍሬ ነገርና የማስረጃ ምዘና ድምዳሜ በይግባኝ ሰሚው የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤትም ተቀባይነት አግኝቷል እንግዲህ አመልካች የመድን ሽፋን የሰጠው መኪና ከተጠሪ መኪና ጋር ተጋጭቶ ጉዳት የደረሰበት ከመሆኑ ውጪ በተጠሪ አሽከርካሪ ሙሉ ጥፋት ግጭቱ ስለመድረሱ በጉዳዩ ላይ ከቀረቡት ማስረጃዎች ይዘትና መንፈስ የስር ፍርድ ቤት መገንዘብ ያለመቻሉን ፍሬ ነገርን የማጣራትና ማስረጃን የመመዘን ስልጣኑን ተጠቅሞ ያረጋገጠው ጉዳይ መሆኑን መገንዘብ ይቻላልአሁን አመልካች ለዚህ ሰበር ችሎት በዚህ ረገድ ያቀረበው ቅሬታ የስር ፍርድ ቤት በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት እንዲቀርብ የተጠየቀውን ማስረጃ ሳያስቀርብ አልፏል የሚል ነውበእርግጥ የፍብሥሥሕቁጥር መሰረት የተጠየቀ ማስረጃ ሳይቀርብ ፍርድ መስጠት የፍርድ ኣካፄዱ በተሟላበት ሁኔታ የተሰጠ ነው ለማለት የማይቻል መሆኑነ የሚታመን ሲሆን በፍብሥሥሃሕቁጥር መሰረት የፍርድ ቤቱን እገዛ በመጠየቅ ማስረጃ ማስቀረብ የሚቻለው ግን ጠያቂው ወገን እንዲቀርብ የተጠየቀውን ማስረጃ ትክክል ግልባጭ በቅርብ ጊዜ ለማምጣት የማይችልበትን ወይም ማስገልበጫ የሚያስፈልገውን ወጭ ለመክፍል የማይችል መሆኑን እንዲሁም እንዲቀርብ የተጠየቀው ማስረጃ ለክርክሩ ምን ያህል ጠቃሚነት አንዳለውትክክለኛን ፍርድ ለመስጠት የሚያስችል መሆኑን በፅሁፍ ገልፆ ማስረዳት እንዲሚጠበቅበት የተጠቃሹ አንቀጽ ንዑስ ቁጥር ሁለት ድንጋጌ በግልጽ ያሳያልበመሆኑም ተከራካሪ ወገን በፍርድ ቤት እገዛ ማስረጃ እንዲቀርብለት ሲጠይቅ በሕጉ የተመለከቱትን መስፈርቶችን በግልጽ ገልፆ ለፍርድ ቤቱ ማስረዳት ያለበት መሆኑን የፍብሥሥሕቁጥር እና ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ ያሳያልከዚህ አንባር ጉዳዩን ስንመለከተው አመልካች በፍርድ ቤት እገዛ እንዲቀርብለት የሚጠይቀው የፅሑፍ ማስረጃ የፍርድ ቤት ውሳኔ ሲሆን ውሳኔው በየትኛው ፍርድ ቤትና በየትኛው የመዝገብ ቁጥር እንደተሰጠ ካለመግለፁም በላይ በፍብሥሥሕቁጥር ስር የተመለከተውን የሕጉን አገላላፅ ለማስረዳት የጠቀሳቸው ምክንያቶችም የሉምእንዲሁም አመልካች የወንጀል ችሎት የሰጠውን ውሳኔ በየትኛው ፍርድ ቤትና መዝገብ ቁጥር እንደተሰጠ ያለመግለጹንበስር ፍርድ ቤትም ፍርድ ቤቱንና የመዝገብ ቁጥር እንዲጠቅስና ማስረጃውንም እንዲያቀርብ እድል ተሰጥቶት በእድሉ ሊጠቀም ያለመቻሉን ተጠሪ ለዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት በሰጡት መልስ በግልጽ ጠቅሰው ተከራክረውም አመልካች በዚህ ረገድ ባቀረበው የመልስ መልስ ለተጠሪ የክርክር ነጥብ ማስተባበያ ክርክር አላቀረበበትምበመሆኑም በስር ፍርድ ቤት አድሉ ተሰጥቶ ተገቢውን ሊፈፅም ያለመቻሉን አመልካች እንዳመነ የሚያስቆጥረው መሆኑን ከፍብሥሥሕቁጥር እና ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ የምንረዳው ጉዳይ ሲሆን በዚህ የሰበር የክርክር ደረጃ እንኳን አመልካች አለኝ የሚለውን የወንጀል ውሳኔ የሠጠውን ፍርድ ቤትና የመዝገቡን ቁጥር በግልጽ ጠቅሶ ያለመከራከሩ በማስረጃው አቀራረብ ረገድ የሥር ፍርድ ቤቱ ተገቢውን እገዛ እንዲያደርግ አመልካች በራሱ በኩል ተገቢውን ያለመፈፀሙን የሚያሳይ ሁኖ አግኝተናል አመልካች በትራፊክ መርማሪ ፖሊስ ጥፋቱ የተጠሪን መኪና ሲያሽከርክር የነበረ አሽከርካሪ መሆኑ ተገልጾ እያለ በበታች ፍርድ ቤቶች ይኹው ታልፏል በማለት የሚያቀርበው ክርክር ደግሞ ማስረጃው በስር ፍርድ ቤት ተመዝኖ የታለፈ በመሆኑና ፍርድ ቤቱ ማስረጃውን መዝኖ የራሱን ድምዳሜ ከመያዝ የሚከልክል ሕግ የሌለ ስለመሆነይህ ሰበር ሰሚ ችሎት እንደዚህ አይነት ማስረጃ እንደማንኛውም ማስረጃ ሊመዝን የሚችል እንጂ ደምዳሚ ማስረጃ ያለመሆኑን ገልጾ በሰመቁጥር እና በሌሎች በርካታ መዛግብት በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ በየትኛውም እርከን የሚገኝ ፍርድ ቤትን የሚያስገድድ የሕግ ትርጉም የሰጠበት መሆኑን ያላገናዘበ በመሆኑ የምንቀበለው ሁኖ አልተገኘምስለሆነም በዚህ ረገድ የቀረበው የአመልካች ክርክር የፍሬ ነገርና የማስረጃ ምዘና ክርክር ከመሆኑም በላይ በስር ፍርድ ቤት ከተረጋገጠው ፍሬ ነገር ይዘት ውጪ በመሆኑ አመልካች የበታች ፍርድ ቤቶች በፍሬ ነገር ማጣራትና በማስረጃ ምዘና ሂደት ሰርተውታል የሚለውን ስህተት የማጣራትና የማረም ስልጣን ይኽ ችሉት በህገ መንግስቱ አንቀጽ ሀ እና በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ያልተሰጠው ከመሆኑ አንጻር ሲታይ ተቀባይነት ያለው ክርክር ሁኖ አላገኘነውም ግጭቱ በሁለት ተሸከርካሪዎች የደረሰ ከሆነና ጥፋቱ የየትኛው ተሸከርካሪ እንደሆነ በማስረጃ መለየት ካልተቻለ አንዱ ባንዱ ላይ አደጋ አእንደአደረሰ እንደሚቆጠርለየእንዳንዱ ተሽከርካሪ ባለሃብት ወይም ለአደጋው አላፊ የሆነው ሰው በአደጋው ምክንያት ከደረሰው ጠቅላላ ጉዳት ገሚሱን መከፈል ያለበት መሆኑን ደግሞ የፍብሕቁጥር እና ድንጋጌዎች በግልጽ ያሳያሉ በአጠቃላይ በፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ መሰረት አንዲቀርብ የተጠየቀው ማስረጃ በስር ፍርድ ቤት ሳይቀርብ የቀረው አመልካች በሕጉ በተመለከተው አኳኋን ማስረጃውን ለማቅረብ ያልቻለበትን ሕጋዊ ምክንያትና ማስረጃው የሚገኝበትን ፍርድ ቤትና የመዝገቡን ቁጥር ለይቶ ባለማቅረቡ ስለመሆነ በክርክሩ ሂደት መረጋገጡን የተገነዘብን ስለሆነና በትራፊክ ፖሊስ ማስረጃ ላይም አመልካች በበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ተፈጽሟል የሚለው ስህተት የፍሬ ነገርና የማስረጃ ምዘናን የሚመለከት በመሆኑና ይህ ደግሞ የመሰረታዊ ሕግ ስህተት መመዘኛ ባለመሆኑ በዚህ ችሎት ተቀባይነት የሚያገኝበት አግባብ ስለሌለ በጉዳዩ ላይ በተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል ለማለት ስላልተቻለ ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ በጅጅጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሐምሌ ቀን ዓም ተሰጥቶ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር የካቲት ቀን ዓም የጸናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ጸንቷል ለአደጋው የአመልካች ደንበኛ መኪና እና የተጠሪ መኪና የጋራ ኃላፊነት አለባቸው ተብሎ የጉዳት መጠኑን አኩል እንዲጋሩ ተደርጎ በተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የለም ብለናል በዚህ ፍቤት ያወጡትን ወጭና ኪሳራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ቤዮ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሴ አመልካችአቶ ተሾመ አሰፋ ማርሸት አሰፋ የጠበቃ ወኪል ቀረቡ ፍቅረዓለም አሰፋ ተጠሪ ወሪት መስታወት አሰፋቀረበች መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍ ር ድ ጉዳዩ የውርስ ንብረት ይጣራልኝ ጥያቄን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኗ ተጠሪ ከወሪት ቦንቱ አሰፋ ጋር በመሆን በሀዋሳ ከተማ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በአሁን አመልካቾች ላይ ባቀረቡት ክስ መነሻ ነው የስር ከሳሾች ያቀረቡት ክስ ይዘትም የከሳሾችና የተከሳሾች ወላጅ አባት የሆኑት አቶ አሰፋ በዳሳ የካቲት ቀን ዓም ከዚህ አለም በሞት መለየታቸውንና ንብረቶቻቸውም በተከሳሾች እንደሚተዳደሩ ገልፀው የሟቹ የውርስ ንብረቶች እንዲጣሩ ይደረግላቸው ዘንድ ዳኝነት ጠይቀዋል የአሁነ ተጠሪዎች ለክሱ በሰጡት መልስም ጉዳዩ በይርጋ የታገደና ቀድሞ በፍርድ ያለቀ መሆኑን ጠቅሰው በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ክሱ ውድቅ ሊደረግ ይገባል ሲሉ ተከራክረዋልየስር ፍርድ ቤትም ይህንነ መቃወሚያ መነሻ አድርጎ ጉዳዩን የተመለከተ ሲሆን ጉዳዩ ቀድሞ በፍርድ ያለቀ መሆኑ መረጋገጡን ገልጾ ክሱን በፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ መሰረት ውድቅ አድርጎታልበዚህ ብይን ከሳሾች ቅር በመሰኘት ይግባኙን ለሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቢያቀርቡም ተቀባይነት ያጡ ሲሆን የሰበር አቤቱታቸውን ለክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ ችሎቱ ጉዳዩን መርምሮ የስር ከሳሾች በመቁጥር አቅርበውት የነበረው ክስ ሟች አቶ አሰፋ በዳሳ በተውት የቁም ኑዛዜ ከሰጧቸው ብር ውስጥ ቀሪውን ብር የአሁኑ ኛ አመልካች እንዲከፍል ይወሰን ዘንድ ዳኝነት የጠየቁበት ሁኖ በጉዳዩ ላይ በ ዓም የተሰጠው ውሳኔም ይህንነ ጥያቄአቸውን በመቀበል በነዛዜው መሰረት ቀሪው ገንዘብ አንዲከፈላቸው የሚገልፅ በመሆኑና በአዲሱ ክስ ከሳሾች ክስ የመሰረቱት የውርስ ንብረት ይጣራልኝ በሚል እንጂ በኑዛዜ የተሰጣቸውን ገንዘብ አንዲሰጣቸው የሚጠይቅ ባለመሆነበሁለቱ መዛግብት የተነሱት የፍሬ ነገር እና የሕግ ክርክሮች ተመሳሳይ ባለመሆናቸው ጉዳዩ ቀድሞ በፍርድ አልቋል ለማለት የሚቻል አይደለም በሚል ምክንያት የበታች ፍርድ ቤቶችን ብይን በመሻር ፍሬ ጉዳዩ በስር ፍርድ ቤት ታይቶ ተገቢው ዳኝነት እንዲሰጥበት ሲል ትዕዛዝ ሰጥቷልየአሁኑ የሠበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካቾች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም ጉዳዩ ቀድሞ በኑዛዜ ክርክር ጊዜ ያለቀ ሁኖ እያለ የውርስ ይጣራልኝ ጥያቄና በኑዛዜው መሰረት ይፈፀምልኝ ጥያቄ ተመሳሳይነት የላቸውም ተብሉ በክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔ መሰጠቱ ያላግባብ ነው የሚል ነው የሰበር አቤቱታው ተመርምሮም ጉዳዩ ቀድሞ በፍርድ ያለቀ አይደለም ተብሉ መወሰኑ በአግባቡ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው ግራ ቀኙ በጽሑፍ እንዲከራከሩ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን ለዚህ ሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንጻር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው ተጠሪና ወሪት ቦንቱ አሰፋ የካቲት ቀን ዓም ለሐዋሳ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መደበኛ ችሎት ባቀረቡት ማመልከቻ ሟች አባታቸው አቶ አሰፋ በዳሳ መስከረም ቀን ዓም በተውት ኑዛዜ ላይ ለእያንዳንዳቸው ብር በአቶ ተሾመ አሰፋ በኩል እንዲሰጣቸው የተናዛዙላቸው መሆኑንና ከዚህ ገንዘብ ውስጥ ብር በአቶ ተሾመ አሰፋ ተሰጥቷቸው ቀሪው ብር ያለስተሰጣቸው መሆኑን ገልጸው ይኹው በኑዛዜ የተሰጣቸው ገንዘብ ሙሉ በሙሉ እንዲከፈል ዳኝነት እንዲሰጣቸው የጠየቁ መሆኑንና ክርክሩም ከአቶ ተሾመ አሰፋ ጋር ብቻ ቀጥሎ አቶ ተሾመ አሰፋ በክሱ ኃላፊ ተደርገው ገንዘቡን እንዲከፍሏቸው ዳኝነት የተሰጠበት ጉዳይ መሆኑንእነ ወሪት መስታወት አስፋ ግንቦት ቀን ዓም ባቀረቡት ክስ ደግሞ አቶ ተሾመንና ሌሎች ሁለት እህቶቻቸውን በአንድ ላይ አድርገውበተከሳሽነት ሰይመው ዳኝነት እንዲሰጣቸው የጠየቁት ጉዳይ የአቶ አሰፋ በዳሳ የውርስ ንብረት እንዲጣራላቸው መሆኑን ነው በመሠረቱ የፍትሐ ብሔር ክርክር አንድ ደረጃ ላይ ሲደርስ መቋጫ እንዲኖረው በማሰብ ከተደነገጉ የስነ ስርዓቱ ድንጋጌዎች አንዱ የመጨረሻ ፍርድ ያገኙ ጉዳዮች ሠዐር የሚለው ሲሆን ይህ ጽንሰ ሀሣብ በፍብሥሥሕቁ ስር በግልጽ ተቀምጧል በዚህ ድንጋጌ መሠረት የመጨረሻ ፍርድ ያገኙ ጉዳዮች ማለት በማናቸውም መልክ በሕግ በተቋቋመ ፍቤት ቀርበው የመጨረሻ ውጤት ያገኙ ጉዳዮችን የሚሸፍኑ መሆናቸውንና በፍርድ በብይንበውሣኔበትእዛዝወይም በጊዜያዊ አገልግሎት ባለው ትአዛዝ የመጨረሻ ውጤት አግኝተው በሌላ መልክ መንቀሣቀስ የማይችሉ የክርክር ነጥቦችን ሁሉ አቅፎ የያዘክርክር አንድ ቦታ ላይ እንዲቆም ታስቦ በሕግ የተዘረጋ ስርዓት ነው በፍብሥሥሕቁ ስር በተመለከተው አኳኋን አንድ ጉዳይ አስቀድሞ በፍርድ ያለቀ ነው ለማለት መረጋገጥ ካላባቸው ሁፄታዎች ውስጥ ቀደም ሲል ቀጥተኛ የፍሬ ነገር ጭብጥ የነበሩ ጉዳዮች በድጋሚ በቀረበው ክስም ላይ በቀጥታ በፍሬ ነገር ጭብጥ ሆነው መቅረባቸው ቀደም ሲል የነበረውን ክርክር አሁን በክርክር ተሣታፊ በሆኑ ወገኖች ወይም ከእነሱ መብት በተላለፈላቸው ወይም ተላልፎላቸው በነበረ ወገኖች መሆኑንና እነዚህ ጉዳዮች ቀደም ሲል በተካፄደው ሙግት የመጨረሻ ፍርድ ያረፈባቸው መሆኑን ነው ሕጉ ቀጥተኛ የፍሬ ነገር ጭብጥ በመጨረሻ ፍርድ መቃወሚያነት ሲቀርብ ተቀባይነት የሚኖረው ይኸው ጉዳይ በድጋሚ በቀረበው ክርክር ላይ መቅረቡ ሲረጋገጥ ስለመሆኑም ያስገነዝባል ከሕጉ ይዘትና መንፈስ ቀጥተኛ የፍሬ ነገር ጭብጥ የሚለው ሐረግ ሲታይም በመጀመሪያው ክርክር ላይ ከአንደኛው ወገን ተጠይቆ በሌላኛው ወገን የተካደ ወይም በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የታመነና በዚሁ ላይ የፍርድ ውሣኔ ያረፈበት የክርክር ነጥብ መሆኑን ያስነዝባል በመሆኑም በድጋሚ በቀረበው ክስ በቀድሞው ክርክር ተሣታፊ በነበሩ ወገኖች ወይም ከአነሱ መብት በተላለፈላቸው ወገኖች የሚካሄድ መሆኑና በሁለተኛው ክስም የተያዘው ፍሬ ነገር ጭብጥ ከመጀመሪያው ጋር ተመሣሣይ ሆኖ የመጨረሻ ፍርድ ያረፈበት መሆኑ ከተረጋገጠ እንዲሁም ጉዳዩ የመጨረሻ ፍርድ አርፎበታል የሚል ተቃውሞ በተከራካሪ ወገን ከተነሣ ተቀባይነት ያለው ስለመሆነ የፍብሥሥሕቁ አእና ድንጋጌዎች ከፍብሥሥሕቁጥር ለ እና ፎ ድንጋጌ ጋር ተጣምረው ሲታዩ የሚያስገነዝቡን ጉዳይ ነው የፍብሥሥሕግ ቁጥር ድንጋጌ በግልጽ ሲታይም በቀድሞው ክርክር ላይ የማስረጃ ወይም የመከላከያ ወይም የመቃወሚያ መሰረት መሆን ይገባቸው ነበር ወይም ለመሆን ይችሉ ነበር የሚባሉት ነገሮችና ምክንያቶች ሁሉ ለሥረ ነገሩ መሰረት በመሆን ከቀድሞው ውሳኔ ጋር ተቀላቅለው እንዳለቁ የሚቆጠሩ ናቸው በማለት አስገዳጅነት ባለው መልኩ ደንግጓል ይህ ድንጋጌ ከፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ ጋር ተዛምዶ ሲታይም ክርክሮች ተጠቃልለው እንዲታዩ የግድ የሚል መሆኑን የሚያስገነዝብ ነውበመሆኑም በተከራካሪ ወገኖች በግልጽ የሚታወቁና በቀዳሚው ክርክር ሊነሱ ይችሉ የነበሩት ነገሮችና ምክንያቶች ሁሉ ለሌላ ክስ ምክንያት ሁነው ሊቀርቡ እንደማይገባና ፍርድ ቤቱም ተቃውሞው በስርዓቱ መሰረት ሲቀርብለት በመቀበል ክርክሩ እንዲቆም ማድረግ ያለበት ጉዳይ ነውከላይ ከተመለከቱት ሕጋዊ ምክንያቶች በተጨማሪ በቀድሞው ክርክርና ሙግት ላይ በግልጽ ዳኝነት ተጠይቆበት ጥያቄው ተቀባይነትን ሳያገኝ የታለፈ እንደሆነ የተጠየቀው ዳኝነት እንደተከለከለ እንደሚቆጠር የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ በግልጽ አስቀምጧልበአጠቃላይ የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ ሲታይ በቀዳሚው ክርክር የተያዘው ጭብጥና የፍሬ ነገር ክርክር ተመሳሳይ መሆኑ የተከራካሪ ወገኖች አንድነት ብቻ ሳይሆን በጉዳዩ ላይ ከላይ የተመለከቱት መመዘኛዎች በተሟሉበት ሁኔታ የመጨረሻ ፍርድ የተሰጠ መሆኑ ከተረጋገጠ በጉዳዩ ላይ አስቀድሞ የመጨረሻ ፍርድ የተሰጠበት በመሆኑ ድጋሚ ክስ የሚቀርብበት አግባብ የሌለ መሆኑን ያስረዳል በተያዘው ጉዳይ ተጠሪ ከእህታቸው ቦንቱ አሰፋ ጋር ሁነው ቀደም ሲል በአሁኑ ኛ አመልካች ላይ ያቀረቡት ክስ መስከረም ቀን ዓም በተደረገው ኑዛዜ መሰረት ጥሬ ገንዘብ እንዲሰጣቸው ሲሆን ይኸው የዳኝነት ጥያቄአቸው በስር ፍርድ ቤት ተቀባይነት አግኝቶ ገንዘቡ በኛ አመልካች እንዲከፈል ተወስኗልይህ የተጠሪና የአህታቸው የዳኝነት ጥያቄ መሰረት ያደረገው ኑዛዜውን ሲሆን ኑዛዜው ለተጠሪና ለእህታቸው ምን ያህል ገንዘብ እንደሚሰጥ በግልጽ አስቀምጦ በኑዛዜው ከተቀመጠው የገንዘብ መጠን ውጪ ሌላ ገንዘብም ሆነ ንብረት ሊጠይቁ አንደማይችሉ ተናዛዝ መግለጹ በኑዛዜ ላይ የተቀመጠ ጉዳይና ተጠሪና እህታቸው ስለኑዛዜው ሰነድ ይዘት እውቀት የነበራቸው መሆኑን የሚያሳይ ነውከዚህ በኋላ ተጠሪና እህታቸው ለፍርድ ቤት ያቀረቡት ክስ ኛ አመልካችን ጨምሮ በሌሎች ሁለት እህቶቻቸውኛ እና ኛ አመልካቾች ላይ የቀረበ ከመሆኑ ውጪ ጠቅላላ የዳኝነት ጥያቄው የውርስ ንብረት ይጣራልኝ የሚል ነውእንግዲህ የውርስ ንብረት ይጣራልኝ ጥያቄ በፍብሕቁጥር እና ተከታይ ድንጋጌዎች አግባብ የሚፈፀም ሲሆን የኑዛዜ መኖርና ያለመኖር እንዲሁም ተጠቃሚዎች የሚለዩበት አግባብ እንደሆነ ከሕጉ የምንረዳው ጉዳይ ነውበመሆኑም ኑዛዜን መሰረት አድርጎ የሚቀርበው የነዛዜ ተጠቃሚነት መብት ይረጋገጥልኝ ጥያቄና የውርስ ይጣራልኝ ጥያቄዎች ተመሳሳይ የሆነ የፍሬ ነገርና የህግ ጥያቄ የሚያስነሱ ጉዳዮች ናቸው ተጠሪና እህታቸው ከኑዛዜው ጋር ተያይዞ የሚነሱትን ማናቸውንም የሕግ ጥያቄዎች በኑዛዜው መብት ተጠቃሚነት ይከበርልኝ በማለት ክስ በመሰረቱበት ጊዜ ሊያቀርቡ የሚችሉት መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን በኑዛዜው ላይ የተቀመጠውን የገንዘብ መጠን ብቻ ጠይቆ መውሰድ ደግሞ በኑዛዜው የተደረገውን ክልከላንም ጭምር እንደመቀበል የሚያስቆጥር ነውከዚህ አንፃር ጉዳዩን ስንመለከተው ተጠሪ ሟች በተውት ኑዛዜ መሰረት ጥሬ ገንዘብ እንዲከፈላቸው ክስ አቅርበው ገንዘቡ እንዲከፈላቸው ዳኝነት ከተሰጠ በኋላ የሟች ውርስ ንብረት ይጣራልኝ በማለት የሚያቀርቡት ክርክር ቀድሞ በቀረበው ክስ ጊዜ ሊያቀርቡ ይችሏቸው የነበሩትን ነገሮችና ምክንያቶችን ከተዉ በላ ያቀረቡት በመሆኑ በፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ ይዘትና መንፈስ መሰረት ተቀባይት ሊሰጠው የሚገባው ጉዳይ አይደለምተጠሪ የኑዛዜውን ሰነድ ይዘቱን አንደሚያውቁም የሚታመን ሲሆን በኑዛዜው ላይ ሌላ ማናቸውንም ገንዘብ ወይም ንብረት ከሟቹ እንዳይጠይቁ ክልከላ ተደርጎባቸው እያለ ይኹው የኑዛዜው ክፍል ሕጋዊ መሆን ያለመሆኑን በቀድሞው ክስ ክርክር አቅርበው እልባት ማግኘት ሲገባቸው ኑዛዜውን ተቀብለው በኑዛዜው መሰረት ተጠቃሚነታቸው ከተረጋገጠላቸው በኋላ ሌላ የውርስ ንብረት መብት እንዳላቸው በመቁጠር የውርስ ይጣራልኝ ጥያቄ ማቅረባቸው በቀድሞው ክርክር ላይ የማስረጃ ወይም የመከላከያ ወይም የመቃወሚያ መሰረት መሆን ይገባቸው ነበር ወይም ለመሆን ይችሉ ነበር የሚባሉት ነገሮችና ምክንያቶች ሁሉ ለሥረ ነገሩ መሰረት በመሆን በቀድሞው ውሳኔ ጋር ተቀላቅለው እንዳለቁ የሚቆጠሩ ናቸው በማለት አስገዳጅነት ባለው መልኩ በፍብሥሥሕቁጥር የተደነገገውን የሚጥስ ነው በመሆኑም የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት ተጠሪና እህታቸው በቀደመው ክስ መሰረት ያደረጉት ኑዛዜ ሁኖ እያለና በኑዛዜው ደግሞ ሌላ ገንዘብ ወይም ንብረት ለመጠየቅ የማይችሉ መሆኑ በግልፅ ተመልክቶ እያለ በዚህ ረገድ ተገቢው ክርክር ቀርቦ መፍትሔ ሊያገኝ ይችል የነበረውን ጉዳይ ተጠሪ በኋላ ያቀረቡት ክስ የውርስ ይጣራልኝ ጥያቄ ነው በማለትና ይህ ተግባር ኑዛዜን ማፈላለግና ተጠቃሚዎችን የመለየት ስራዎችን ጭምር የሚይዝ መሆኑን ግንዛቤ ውስጥ ሳያስገባ የኑዛዜ ተጠቃሚነትና የውርስ ይጣራልኝ ጥያቄ የተለያዩ ነገሮች ናቸው በማለት የበታች ፍርድ ቤቶችን ውሳኔ መሻሩ የፍብሥሥሕቁጥር ለ እና ድንጋጌዎችን እንዲሁም አጠቃላይ የስነ ሥርዓት ሕጉን ዓላማ ባላገናዘበ መልኩ በመሆኑ ውሳኔው መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በደብብሕብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር የከቲት ቀን ዓም የተሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሸሯራል በሐዋሳ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሰኔ ቀን ዓም ተሰጥቶ በሐዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሐምሌ ቀን ዓም የፀናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ጸንቷል ተጠሪ የአባታቸውን የአቶ አሰፋ በዳሳ ኑዛዜን መሰረት አድርገው ክስ አቅርበው ተጠቃሚነታቸው ከተረጋገጠ በኋላ የውርስ ንብረት ይጣራልኝ ጥያቄ ክስ የሚመሰረትበት አግባብ በፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ መሰረት ተቀባይነት የለውም ብለናል ፈ ያጂሂ ታፖ ፇደረሃው ረረ ዖወጋው ወጪና ጴሳራ ያያረፅጎፖው ይቻታ ዝፅናሳ መሀጋዮቶ ሦራልቋ ወደ መሃፇሀ ቤይ ይመፅዕ የማይነበብ የሦስት ዳኞች ፊርማ አለበት ልተ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ አልማው ወሌ ዓሊ መሀመድ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች አቶ ፍፁም ብርሃን ገክርስቶስ ተጠሪ የለም መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ ለዚህ ችሎት የቀረበው አመልካች ፍርድ ቤትን የመድፈር የወንጀል ድርጊት ፈፅመዋል ተብሎ በፈዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በፍብሥሥሕቁጥር አግባብ የጥፋተኝነትና የአምስት ቀን ቀላል እስራት መወሰኑም ሆነ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ይኹው የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔ መፅናቱ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በማለት አመልካች ስለአመለከቱ ነው አመልካች ሐምሌ ቀን ዓም በፃፉት ሁለት ገፅ የሰበር አቤቱታ በጉዳዩ ላይ የነበረውን ሂደትና ጉዳዩ በችሎት መድፈር የማያስጠይቃቸው መሆኑን ዘርዝረው የበታች ፍርድ ቤቶቸ ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተተ ያለበት በመሆኑ እንዲሻርላቸው ወይም የእስራት ቅጣቱ በገንዘብ መቀጮ እንዲቀየርላቸው ዳኝነት ጠይቀዋልእኛም በጉዳዩ ላይ በተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተተ ተፈፅሟል ለማለት ይቻላል። የሚለውን ጭብጥ ይዘን ክርክሩን እንደሚከተለው መርምረናል አመልካቾችና ኛ ተጠሪ የሁለቱም ሟቾች ወራሾች ስለመሆናቸው እንዲወሰንላቸው በጋራ ባቀረቡት አቤቱታ መነሻ ወራሽነታቸው በፍርድ ቤት ተረጋግጦ መወሰኑንና የሟቾች የውርስ ሀብቶች እንዲጣሩ ተደርጎ ተጣርተው ከቀረቡ በኋላ የአጣሪው ሪፖርት ለመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀርቦ ስለመጽደቁና ክፍፍሉም እንዲፈጸም ታዞ መዝገቡ ጥቅምት ቀን ዓም መዘጋቱን የስር ፍርድ ቤቶች በውሳኔያቸው ካሰፈሩት መገንዘብ ተችሏል አመልካቾችም መዝገቡ ከተዘጋ በላ በታህሳስ ወር ዓም ለመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በጻፉት አቤቱታ ለኛ ተጠሪ የተሰጣቸው የወራሽነት ማስረጃ የተሰረዘ በመሆነ ተጠሪዋ ከውርስ ሀብቱ ኛ እንዲካፈሉ የተሰጠው ትፅዛዝ ተሽሮ ለአመልካቾች እንዲደርሳቸው በተወሰነው የውርስ ሀብት ድርሻ ላይ እንዲጨመርላቸው ጠይቀው የተጠሪዋን መልስ ፍርድ ቤቱ ከተቀበለ በኋላ መዝገቡ ለምርመራ ተቀጥሮ ባለበት አሁን ለክርክሩ መነሻ የሆነውን የክሱን አርዕስት በፍህቁ መሰረት የአመልካቾችን የውርስ ድርሻ ለማስለቀቅ በፍሥሥህቁ መሰረት ተሻሽሎ የቀረበ የክስ አቤቱታ የሚል አቅርበዋል ይህን ተሻሸሎ ቀረበ የተባለውን የክስ አቤቱታ ፍርድ ቤቶቹ የመረመሩት በፍሥሥህቁፀ መሰረት መሆኑንም ከውሳኔያቸው መገንዘብ ችለናል የፍሥሥህቁ ተከራካሪ ወገኖች አቤቱታቸውን ወይም የመከላከያ መልሳቸውን ሊያሻሸሉ ወይም ሊለውጡ ስለሚችሉበት አግባብ የሚደነግግ ነው በዚህ ድንጋጌ በንዑስ ቁጥር እንደተመለከተው አቤቱታ ወይም ክርክር ለመሻሻል ወይም ለመለወጥ የሚቻለው በተካራከሪ ወገኖች ጥያቄ ወይም ፍርድ ቤቱ በራሱ አነሳሽነት ሲያዝ ሲሆን ተከራካሪ ወገኖቹም አቤቱታቸውን ወይም ክርክራቸውን አሻሽለው ወይም ለውጠው ሊያቀርቡ የሚችሉት የክሱ መሻሻል ወይም የክርክሩ መለወጥ ነገሩን በይበልጥ የሚያብራራ ወይም ትክክለኛ ፍትህ ለመስጠት ይረዳል ብሉ ፍርድ ቤቱ ሲገምት ብቻ ነው አቤቱታውን ለማሻሻል ወይም ክርክሩን ለመለወጥ የሚቻለውም በጉዳዩ ላይ ፍርድ ከመሰጠቱ በፊት በማንኛውም ጊዜ ስለመሆኑ በዚሁ በንዑስ ቁጥር ተመልክቷል በዚህ በተያዘው ጉዳይ ግን አመልካቾች አቤቱታቸውን አሻሽለው ለማቅረብ እንዳልተፈቀደላቸው የከፍተኛ ፍርድ ቤት ፍርድ የሚያመላክት ከመሆኑም ሌላ አቤቱታቸውን ያቀረቡትም በጉዳዩ ላይ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ጥቅምት ቀን ዓም ውሳኔ ሰጥቶ መዝገቡ ከተዘጋ በኋላ ስለመሆኑ የተረጋገጠ ፍሬ ነገር በመሆኑ አቤቱታው በፍሥሥህቁ መሰረት የሚስተናገድ አይሆንም የስር ፍርድ ቤቶች ይህን አቤቱታ የመረመሩትም በፍሥሥህቁ መሰረት ሲሆን ድንጋጌው ለጉዳዩ አግባብነት ያለው መሆን አለመሆኑን መመርመር ይገባል በፍሥሥህቁ ሀ መሰረት ጉዳዩ እንደገና እንዲታይ የቀረበው አቤቱታ ተቀባይነት የሚኖረው የመጨረሻው ፍርድ ወይም ውሳኔ ወይም ትዕዛዝ የተሰጠው በሐሰት ተዘጋጅቶ የቀረበውን ሰነድ ወይም ሀሰተኛ የምስክርነት ቃልን ወይም መደለያን ወይም ወንጀል ጠቀስ የሆነ ተግባርን መሰረት በማድረግ ሲሆን አቤት ባዩም ፍርድ ከመሰጠቱ በፊት አስፈላጊውን ትጋት አድርጎ ለማወቅ አለመቻሉን ማስረዳት የሚጠበቅበት ከመሆኑም በላይ በፊደል ለ እንደተጠቀሰውም አነዚህ የተዘረዘሩት ተግባሮች መፈጸማቸው ቢገለጽ ኖሮ ለተሰጠው ፍርድ መለወጥ ወይም መሻሻል በቂ ምክንያት ሊሆኑ ይችሉ እንደነበር አቤት ባዩ የማስረዳት ኃላፊነት አለበት በዚህ በተያዘው ጉዳይ አመልካቾች በክስ አቤቱታቸው የገለጹት ኛ ተጠሪ እውነተኛ ወራሽ ሳይሆኑ የወሰዱት የወራሽነት ማስረጃ በፍርድ ቤት ውሳኔ የተሰረዘባቸው በመሆኑ የተቀበሉትን የውርስ ሀብት ድርሻ ለአመልካቾች እንዲለቁ በፍህቁ መሰረት ይወሰንልን የሜል ነው ከዚህ የክስ አቤቱታው ይዘትም መረዳት የሚቻለው አቤቱታው በፍሥሥህቁሀ እና ለለ የተመለከቱትን ሁኔታዎች አለመያዙንና በውርስ ህግ ድንጋጌዎች መሰረት መቅረቡን ነው በፍህቁ ወራሽ የሆነ ሰው ለሟቹ ወራሽ መሆኑንና ከውርሱ ላይ የሚያገኘውን ድርሻ የሚያመላክት የወራሽነት የምስክር ወረቀት እንዲሰጠው ለፍርድ ቤት ማመልከት የሚችል ሲሆን የተሰጠው የወራሽነት ምስክር ወረቀትም በናህቁ በተመለከተው ሁኔታ ሊሰረዝ ይችላል በሌላ በኩል በፍህቁ በተደነገገው መሰረት አንድ ሰው ዋጋ ያለው የወራሽነት ማስረጃ ሳይኖረው ውርሱን ወይም ከውርሱ አንዱን ክፍል በእጁ ያደረገ እንደሆነ እውነተኛው ወራሽ ወራሽነቱ እንዲታወቅለትና የተወሰዱበት የውርስ ንብረቶች እንዲመለሱለት የወራሽነት ጥያቄ ክስ ማቅረብ እንደሚችል ተመልክቷል የአመልካቾች አቤቱታም ኛ ተጠሪ እርግጠኛ ወራሽ ሳይሆኑ የወራሽነት ማስረጃ በመያዝ የውርስ ሀብት ድርሻ ስለያዙ እንዲመልሱ ይወሰንልን የሚል እስከሆነ ድረስ የዳኝነት ክፍያ በታሪፉ መሰረት ከፍለው በፍህቁ እንደተጠቀሰው አዲስ ክስ ከሚያቀርቡ በስተቀር የውርስ ሀብት ተጣርቶ ክፍፍሉ እንዲፈጸም ተወስኖ የተዘጋውን መዝገብ በማንቀሳቀስ እንዲከራከሩ የሚፈቅድ የፍሥነ ሥርዓት ህግ ድንጋጌ የለም በመሆኑም አመልካቾች የውርስ አጣሪ ሪፖርት ለፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀርቦ ከጸደቀና የንብረት ክፍፍል አንዲደረግ ታዞ ድርሻቸውን ወሰደው መዝገቡ ከተዘጋ በኋላ በፍሥሥህቁ መሰረት ቀደም ሲል የቀረበውን የክስ አቤቱታ አሻሽለን አቅርበናል በማለት የካቲት ቀን ዓም ያቀረቡትን አቤቱታ ፍርድ ቤቶቹ ተቀብለው በማከራከር አቤቱታውን በፍሥሥህቁ መሰረት መመርመራቸው የፍሥነ ሥርዓት ህግን የተከተለ ባለመሆነ ምክንያቱን ለውጠን በውጤት ደረጃ ግን የክስ አቤቱታውን ውድቅ ማድረጋቸው መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ያልተፈጸመበት ሆኖ በመገኘቱ ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሠጠውን ብይንትዕዛዝ እና የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠውን ፍርድ ምክንያቱን ለውጠን በውጤት ደረጃ በፍሥሥህቁ መሰረት አጽንተናል የአመልካቾች አቤቱታ በፍሥሥህቁ መሰረትም ሆነ በፍሥሥህቁ መሰረት ሊስተናገድ የሚገባ አይደለም ይህ ውሳኔ አመልካቾች ተገቢውን የዳኝነት ክፍያ ከፍለው አግባብነት ባላቸው የውርስ ህግ ድንጋጌዎች መሰረት መብታቸውን በሚጠይቁት ወገን ላይ የሚያቀርቡትን ቀጥታ ክስ የሚያግድ አይሆንም የዚህን ፍርድ ቤት ወጪና ኪሳራ የግራ ቀኙ ወገኖች የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ የተዘጋ ስለሆነ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ትዘ የሰመቁ ታህሳስ ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች ወሮ ጂእቶ ያሲን ሺበሺ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ሐሰን መሐመድ በሌሉበት የሚታይ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የጋብቻ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በፋንቲ ረሱ ከፍተኛ ሸሪዓ ፍርድ ቤት ነው ፍርድ ቤቱ ለአሁኗ ለአመልካች በቁጥር ፋሸ በቀን በአድራሻቸው በፃፈው ውሳኔ የአሁኗ አመልካች ከአሁኑ ተጠሪ ጋር የተፋቱ ስለመሆነ ማስረጃ አላቀረቡምከአቶ አደም አንባዬ ጋር ተጋባሁ ስለሚሉት ጋብቻ ያቀረቡት ማስረጃ የማጭበርበሪያ ወረቀት መሆኑ ተረጋግጧል በሚል ምክንያት አመልካቿ የተጠሪው ሚስት እንጂ የአቶ አደም አንባዬ ሚስት አይደሉም ሲል መወሰኑን አረጋግጧልበዚህ ውሳኔ የአሁኑ አመልካች ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት አቅርበው ፍርድ ቤቱ ግራ ቀኙን ከአከራከረ በኋላ ጉዳዩን መርምሮ የስር ፍርድ ቤትን ውሳኔ አጽንቶታልየአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታም መሰረታዊ ይዘትም በያሉ ወረዳ ፍርድ ቤት ከተጠሪ ጋር በነበራቸው የጋብቻ ይፍረስልኝ ክርክር የወረዳው ፍርድ ቤት ግራ ቀኙን አከራክሮ በመቁጥር በቀን በሰጠው ውሳኔ ጋብቻው መፍረሱን አረጋግጦ ባለበት ሁኔታ ጉዳዩ በሸሪዓ ፍርድ ቤት አንዲታይ መደረጉ ስነ ስርዓቱን የተከተለ አይደለምበአገሪቱ ሕገ መንግስት የተረጋገጠውን ጋብቻን በፈቃደኝነት የመመስረት መብትም የጣሰና የእኩልነት መብትን ያላስከበረ ነው በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታቸው ተመርምሮም የግራ ቀኙ ጋብቻ በመደበኛ ፍርድ ቤት በክልሉ ከፈረሰ በኋላ የክልሉ የሸሪዓ ፍርድ ቤቶች ጉዳዩን ዳግም የማስተናገዳቸውን አግባብነት ከፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ አንፃር ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪ በሕጉ አግባብ ጥሪ ተደርጎላቸው ባለመቅረባቸው በፅሑፍ መልስ የመስጠት መብታቸው ታልፏል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን ለሰበር ችሎቱ ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንጻር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካችና ተጠሪ ጉዳዩን በያሎ ወረዳ ፍርድ ቤት በፍቺ ጉዳይ ተከራክረው በመካከላቸው ያለው ጋብቻ የፈረሰ መሆነ በመቁጥር በቀን ከተወሰነ በኃላ የጋብቻው ጉዳይ ተመልሶ በሸሪዓ ፍርድ ቤቶች የታዬና አመልካች ያለፍላጎታቸው ከተጠሪ ጋር በጋብቻ እንዲቀጥሉ ተብሎ የተወሰነ መሆኑን ነው በመሰረቱ በኢፌዲሪ ህገመንግስት አንቀጽ ስለ ተጋቢዎች በጋብቻ አፈፃፀም በጋብቻ ዘመንና በፍቺ ጊዜ አኩል መብት ያላቸው ስለመሆኑ በግልጽ የተደነገገ ሲሆን በአንቀጽ ድንጋጌም ሴቶች በሕገ መንግስቱ በተደነገገው መሰረት በጋብቻ ከወንዶች ጋር እኩል መብት ያላቸው መሆኑ በግልጽ ተቀምጧል በሌላ በኩል ሕገ መንግስቱ በሕግ በተለይ በሚዘረዝረው መሰረት በሐይማኖት በባህል የሕግ ስርአቶች ላይ ተመስርተው ለሚፈጸሙ ጋብቻዎች እውቅና የሚሰጥ ሕግ ሊወጣ እንደሚችል የኢፌዲሪ ሕገ መንግስት በአንቀጽ ከማስቀመጡም በላይ በዚሁ አንቀጽ በንዑስ ቁጥር አምስት ድንጋጌ ስር ሕገ መንግስቱ የግልና የቤተሰብ ሕግን በተመለከተ በተከራካሪዎች ፈቃድ በሀይማኖታቸው ወይም በባህሎቻቸው ሕጎች መሰረት መዳኘትን እንደማይከለክልዝርዝሩም በሕግ አንደሚወሰን አስቀምጧል በዚህም አግባብ የሸሪዓ ፍቤቶች በአዋጅ ቁጥር የተቋቋሙ ሲሆን በቤተሰብ ጉዳይ ላይ ያላቸው የስረ ነገር የዳኝነት ስልጣን ተለይቶ ተቀምጦላቸዋል አሁን የተያዘው ጉዳይም በሕገ መንግስቱና በአዋጅ ቁጥር መሰረት ለሸሪዓ ፍቤቶች በተሰጠው ስልጣን መሰረት እንዲታይ በተጠሪ በኩል የቀረበ ሲሆን አመልካች ጉዳዩ በአዋጅ ቁጥር መሰረት በተዘረጋው ስርዓት እንዲታይ ፈቃድ የሰጡ ስለመሆኑም የክርክሩ ሂደት የማያሳይ ቢሆንም አመልካች አጥብቀው የሚከራከሩት ከተጠሪ ጋር የነበራቸው ጋብቻ በመደበኛ ፍርድ ቤት ከፈረሰ በኋላ በሸሪዓ ፍርድ ቤቶች የሚታይበት ስነ ስርዓታዊ አግባብ የለም በሚል ምክንያት ነው በመሆኑም በዚህ ችሎት ጉዳዩ ሊታይ የሚችለው በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና በተደነገገው መሰረት የሸሪዓ ፍቤቶች ጉዳዩን ሲመሩ የፈፀሙት የስነ ሥርዓት ሕግ ግድፈት ካለ ብቻ ነው ከዚህ ውጪ ሐይማኖትን መሰረት በማድረግ የሸሪዓ ፍቤቶች የሚሰጡት ውሳኔ ተገቢ መሆን ያለመሆኑን ይህ ችሎት የመመርመር ስልጣን የለውምከዚህ አንጻር የሸሪዓ ፍርድ ቤት አመልካች ያለፍላጎታቸው ከተጠሪ ጋር በጋብቻ ሊቀጥሉ ይገባል በማለት የደረሰው ድምዳሜ በዚህ ችሉት የሚታይበት አግባብ የሌለ በመሆኑ አመልካች በሕገ መንግስቱ የተከበረላቸውን በፍላጎት ጋብቻ የመመስረት መብት መሰረት አድርገው የሚያቀርቡትን ክርክር አልፈነዋል አመልካች በተያዘው ጉዳይ ተፈፀመ የሚሉት የስነ ስርዓት ሕግ ግድፈት በመደበኛ ፍርድ ቤት የተሰጠ የፍቺ ውሳኔ አያለ ዳግም በሸሪዓ መታየቱ ተገቢነት የለውም የሚል ነው በክልሉ የሸሪዓ ፍርድ ቤቶች የወል የዳኝነት ስልጣን በፌዴራል በአዋጅ ቁጥር ከተዘረጋው የተለየ ስለመሆኑ በስር ፍርድ ቤት ክርክር ያልቀረበ ሲሆን በተጠቃሹ የፌዴራሉ አዋጅ አንቀጽ ስር የተመለከተ ሲሆን አዋጁ ፍርድ ቤቶቹ ስለሚሰሩባቸው ሕጎችም በአንቀጽ ስር ደንግጓልበዚህ አንቀፅ ስር ከተመለከቱት ሕጎች መካከል ስራ ላይ ያለውና በ ዓም የወጣው የፍትሐ ብሔር ሥነ ስርዓት ሕግ አንዱ ስለመሆኑ የተጠቃሹ አንቀፅ ንዑስ ቁጥር ሁለት ድንጋጌ በግልጽ ያሳያልከዚህ አንጻር ጉዳዩን ስንመለከተውም የፍትሐ ብሔር ክርክር አንድ ደረጃ ላይ ሲደርስ መቋጫ አንዲኖረው በማሰብ ከተደነገጉ በ ዓም በወጣው የስነ ስርዓቱ ድንጋጌዎች አንዱ የመጨረሻ ፍርድ ያገኙ ጉዳዮች ሀዐልል የሚለው ሲሆን ይህ ጽንስ ሀሣብ በፍብሥሥሕቁ ስር በግልጽ ተቀምጧል በዚህ ድንጋጌ መሠረት የመጨረሻ ፍርድ ያገኙ ጉዳዮች ማለት በማናቸውም መልክ በሕግ በተቋቋመ ፍቤት ቀርበው የመጨረሻ እልባት ያገኙ ጉዳዮችን የሚሸፍኑ መሆናቸውንና እንዲህ አይነት እልባት አግኝተዋል የሚባሉት ጉዳዮች ደግሞ በፍርድ በብይን በውሣኔ በትእዛዝ ወይም በጊዜያዊ አገልግልት ባለው ትእዛዝ የመጨረሻ ውጤት አግኝተው በሌላ መልክ መንቀሣቀስ የማይችሉ የክርክር ነጥቦችን ሁሉ አጠቃልሎ የያዘ መሆኑንና መሰረታዊ አላማውም ክርክር አንድ ቦታ ላይ እንዲቆም ታስቦ በሕግ የተዘረጋ ስርዓት የሚያስገነዝበን ነው በፍብሥሥሕቁ ስር በተመለከተው አኳን አንድ ጉዳይ አስቀድሞ በፍርድ ያለቀ ነው ለማለት መረጋገጥ ካላባቸው ሁፄሄታዎች ውስጥ ቀደም ሲል ቀጥተኛ የፍሬ ነገር ጭብጥ የነበሩ ጉዳዮች በድጋሚ በቀረበው ክስም ላይ በቀጥታ በፍሬ ነገር ጭብጥ ሆነው መቅረባቸውቀደም ሲል የነበረውን ክርክር አሁን በክርክር ተሣታፊ በሆነ ወገኖች ወይም ከእነሱ መብት በተላለፈላቸው ወይም ተላልፎላቸው በነበረ ወገኖች መሆኑንና አነዚህ ጉዳዮች ቀደም ሲል በተካሄደው ሙግት የመጨረሻ ፍርድ ያረፈባቸው መሆኑን ነው ሕጉ ቀጥተኛ የፍሬ ነገር ጭብጥ በመጨረሻ ፍርድ መቃወሚያነት ሲቀርብ ተቀባይነት የሚኖረው ይኸው ጉዳይ በድጋሚ በቀረበው ክርክር ላይ መቅረቡ ሲረጋገጥ ስለመሆኑም ያስገነዘስባልከሕጉ ይዘትና መንፈስ ቀጥተኛ የፍሬ ነገር ጭብጥ የሚለው ሐረግ ሲታይም በመጀመሪያው ክርክር ለይ ከአንደኛው ወገን ተጠይቆ በሌላኛው ወገን የተካደ ወይም በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የታመነና በዚሁ ላይ የፍርድ ውሣኔ ያረፈበት የክርክር ነጥብ መሆኑን ያስገነዝባል በመሆኑም በድጋሚ በቀረበው ክስ በቀድሞው ክርክር ተሣታፊ በነበሩ ወገኖች ወይም ከእነሱ መብት በተላለፈላቸው ወገኖች የሚካሄድ መሆኑና በሁለተኛው ክስም የተያዘው ፍሬ ነገር ጭብጥ ከመጀመሪያው ጋር ሙሉ በሙሉ ተመሣሣይ ሆኖ የመጨረሻ ፍርድ ያረፈበት መሆኑ ከተረጋገጠ እንዲሁም ጉዳዩ የመጨረሻ ፍርድ አርፎበታል የሚል ተቃውሞ በተከራካሪ ወገን ከተነሣ ተቀባይነት ያለው ስለመሆኑ የፍብሥሥሕቁ እና ድንጋጌዎች ከፍብሥሥሕቁጥር ለ እና ድንጋጌ ጋር ተጣምረው ሲታዩ የሚያስገነዝቡን ጉዳይ ነው በአጠቃላይ የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ ሲታይ በቀዳሚው ክርክር የተያዘው ጭብጥና የፍሬ ነገር ክርክር ተመሳሳይ መሆኑ የተከራካሪ ወገኖች አንድነት ብቻ ሳይሆን በጉዳዩ ላይ ከላይ የተመለከቱት መመዘኛዎች በተሟሉበት ሁኔታ የመጨረሻ ፍርድ የተሰጠ መሆኑ ከተረጋገጠ በጉዳዩ ላይ አስቀድሞ የመጨረሻ ፍርድ የተሰጠበት በመሆኑ ድጋሚ ክስ የሚቀርብበት አግባብ የሌለ መሆኑን ያስረዳል ይህ ድንጋጌ ጉዳዮችን በአግባቡ ለመመራትና ተከራካሪ ወገኖች ለአላስፈላጊ ወጪና እንግልት እንዳይዳረጉ ለማድረግ የሚያስችል መሆኑም ይታመናል ወደ ተያዘው ጉዳይ ስንመለስም አመልካች በያሉ ወረዳ ፍርድ ቤት ከተጠሪ ጋር በነባራቸው የጋብቻ ይፍረስልኝ ጥያቄ ፍርድ ቤቱ በቱ የፍትፃ ብሔር ሕግ ስለቤተሰብ በተመለከቱት ድንጋጌዎች አግባብ ጉዳዩን በመመራት ጋብቻው መፍረሱን መወሰኑን በመቁጥር በቀን የተሰጠው ውሳኔ ያሳያልተጠሪ ይህንኑ ውሳኔ የሚያውቁት መሆኑን የውሳኔው ግልባጭ ያሳያል በዚህ አግባብ የፍቺ ውሳኔ ከተሰጠ በኃላ ተጠሪ ጉዳዩን ወደ ሸሪዓ ፍርድ ቤት በመውሰድ አሁን ለክርክሩ ምክንያት የሆነውን ውሳኔ አግኝተዋልይኸ የተጠሪ የክርክር ስልት በአገሪቱ ሰዎች በፈቃዳቸው በሀይማኖት ወይም በባህል ህግ መሠረት የመዳኘት መብት እንዳላቸው በህገ መንግስቱ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ የተረጋገጠውን መብት ተገቢ ባልሆነ መንገድ ተግባራዊ ለማድረግ የሞከሩ መሆናቸውን የሚያሣይ ነው ተጠሪ በያሎ ወረዳ ፍርድ ቤት ቀርቦ ታይቶ እልባት ያገኘውን የፍቺ ጉዳይ ከውሳኔ በኋላ ለሸሪዓ ፍርድ ቤት ታይቶ እንዲወሰን ያቀረቡት ጥያቄ የህገ መንግስቱን አንቀፅ የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና የፍብሥሥሕቁጥር የሚጥስ ነው ሲጠቃለልም ከላይ በተዘረዘሩት ምክንያቶች የፋንቲ ረሱ ከፍተኛ ሸሪዓ ፍርድ ቤትና የአፋር ክልል ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት አመልካች የተጠሪ ሚስት ናቸው በማለት የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የስነ ስርዓት ሕግ ግድፈት ያለበት ሁኖ ስለአገኘነው ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በፋንቲ ረሱ ከፍተኛ ሸሪዓ ፍርድ ቤት በቁጥር ፋሽሸ በቀን ዓም ተሰጥቶ በአፋር ክልል ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሰኔ ቀን ዓም የጸናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሽራል በአመልካችና በተጠሪ መካከል ያለው ጋብቻ በያሎ ወረዳ መደበኛ ፍርድ ቤት የፈረሰና በፍብሥሥሕቁጥር አግባብ ፍርድ የተቋጨ በመሆኑ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት በሸሪዓ ፍርድ ቤቶች ዳግም የሚዳኝበት ስነ ስርዓት የለም ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ አመልካቸ የራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝሀዮ ሦፇራልሰመደ መዝሃፇሀ ቤይሥ ይመኃዕ ዝሐናሷ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤዮ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶለሳ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካችፁ ወት ሞሚና ሥልጣን ኮርዋላ ቀረቡ ተጠሪ የለም መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቶአል ፍርድ ጉዳዩ የአባት ስም ይስተካከልልኝ ጥያቄን የሚመለት ሲሆን የተጀመረውም አመልካች ከአሁን ቀደም በወላጅ አባታቸው ስም ሞሚና ሠልጣን ኮርዋላ ተብለው እና በአሳዳጊ አባታቸው ስም ሞሚና ወርቁ ይብሬ ተብለው በሁለት የአባት ስም ይጠሩ እንደነበረ እና አሁን ግን በትክክለኛው አባታቸው ስም መጠራት እንደፈለጉ በመግለጽ ሞሚና ወርቁ ይብሬ ተብለው መጠራታቸው ቀርቶ ሞሚና ሠልጣን ኮርዋላ ብቻ ተብለው እንዲጠሩ ይወሰንላቸው ዘንድ በመጠየቅ ለአአበባ ከተማ የመደፍቤት ባቀረቡት የክስ አቤቱታ ነውፍቤቱም አቤቱታውን አና የቀረበውን የሰነድ ማስረጃ ከመረመረ በኃላ አመልካች አሁንም ቢሆን ሞሚና ሠልጣን ኮርዋላ ተብለው የሚጠሩ መሆኑን ከሰነድ ማስረጃዎቹ መገንዘብ መቻሉን ገልጾ አመልካች እየተጠሩበት ባለው የአባት ስም እንድጠራ ይወሰንልኝ በማለት ያቀረቡት አቤቱታ የክስ ምክንያት የለውም በማለት መዝገቡን በናስስሕቁ ሀ መሰረት በብይን ዘግቶአልአመልካች ለዚህ ችሎት አቤቱታ ያቀረቡትም ለከተማው የበላይ ፍቤቶች ያቀረቡት ይግባኝ አና የሰበር አቤቱታ ተቀባይነት በማጣቱ ሲሆን የሰበር አቤቱታው ተመርምሮ በዚህ ጉዳይ አመልካች በሁለት የአባት ስሞች እንደሚጠሩ በሰነድ ማስረጃ በተረጋገጠበት ሁኔታ ያቀረቡት የአባት ስም ይስተካከልልኝ ጥያቄ የክስ ምክንያት የለውም ተብሉ በስር ፍቤቶች ውድቅ የመደረጉን አግባብነት ለመመርመር ጉዳዩ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ ተደርጎአል የጉዳዩ አመጣጥ እና የአመልካች ክርክር ይዘት ከላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም የአመልካች የዳኝነት ጥያቄ የክስ ምክንያት የለውም ተብሎ በስር ፍቤቶች የተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት መሆን አለመሆኑን ለጉዳዩ አግባብነት ካላቸው የሕግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ መርምረናል በዚህም መሰረት ፍቤቶች የቀረበላቸውን የክስ አቤቱታ ተቀብለው ክርክሩን መስማት ከመጀመራቸው በፊት በክስ ማመልከቻው ላይ የተገለጸው ጉዳይ የሚያስከስስ መሆን አለመሆኑን ማርጋገጥ የሚገባቸው መሆኑ አና በክስ ማመልከቻው ላይ የተገለጸው ጉዳይ የማያስከስስ ሆኖ በተገኘ ጊዜ የክስ አቤቱታው ተቀባይነት እንደሌለው ገልጸው መመለስ የሚገባቸው መሆኑ በፍስስሕቁ ሀ ስር ተደንግጎ እንደሚገኝ የሚታወቅ ነውይሁን እንጂ በዚህ ድንጋጌ መሰረት ጉዳዩ የሚያስከስስ አይደለም ተብሎ ተቀባይነት ከማጣቱ በፊት በክስ ማመልከቻው ላይ የተገለጸው ጉዳይ በርግጥም የማያስከስስ መሆነ በአግባቡ መረጋገጥ ይኖርበታልቀደም ሲል እንደተገለጸው የአመልካቿ የዳኝነት ጥያቄ ከአሁን ቀደም በወላጅ አባታቸው ስም ሞሚና ሠልጣን ኮርዋላ ተብለው እና በአሳዳጊ አባታቸው ስም ሞሚና ወርቁ ይብሬ ተብለው በሁለት የአባት ስም ይጠሩ እንደነበረ እና አሁን ግን በትክክለኛው አባታቸው ስም መጠራት እንደፈለጉ በመግለጽ ሞሚና ወርቁ ይብሬ ተብለው መጠራታቸው ቀርቶ ሞሚና ሠልጣን ኮርዋላ ብቻ ተብለው እንዲጠሩ እንዲወሰንላቸው ሲሆን ይጠሩበት በነበሩት ሁለቱም የአባት ስሞች የተዘጋጁ ወይም ከመንግስታዊ ተቋማት የተሰጡ ሰነዶችንም በማስረጃነት ማቅረባቸውን የመዝገቡ ግልባጭ ያመለክታል በመሰረቱ እያንዳንዱ ሰው አንድ የቤተዘመድ ስምና አንድ ወይም ብዙ የግል ስሞች እአና የአባት ስም እንደሚኖረውእንዲሁም ለልጁ የአባት ስም የሚሆነው የአባቱ የግል ስም እንደሆነ በፍሕቁ እና ድንጋጌዎች ተመልክቶአልአንድ ሰው በተለያዩ ምክንያቶች በአባቱ ብቻ ሳይሆን በአሳዳጊው ስም ጭምር ሊጠራ የሚችልባቸው አጋጣሚዎች መኖራቸው የሚታወቅ ሲሆን እንዲህ ዓይነቱ ሰው ተገቢ ሆኖ ባገኘው ጊዜ በአሳዳጊው ስም ጭምር መጠራቱ ቀሪ ሆኖ ከላይ በተጠቀሰው የፍትሐብሔር ሕጉ ድንጋጌ መሰረት በአባቱ ስም ብቻ እንዲጠራ የመወሰን መብት ያለው በመሆኑ ይህንነ መብቱን በፍርድ ለማረጋገጥ የሚያቀርበው የዳኝነት ጥያቄ የክስ ምክንያት የለውም የሚባልበት ሕጋዊ ምክንያት አይኖርምአመልካች ክሱን ያቀረቡት በሚጠሩበት የአሳዳጊያቸው ስም የተሰጡ ሰነዶችን ወደሚጠሩበት አባታቸው ስም በሕግ አግባብ ለማስቀየር እና እነዚሁ ሰነዶች በሚሰጡት መብት ለመገልገል ጭምር መሆኑን ከክርክራቸው ይዘት መገንዘብ የሚቻል በመሆኑ ሞሚና ወርቁ ይብሬ ተብለው መጠራታቸው ቀርቶ ሞሚና ሠልጣን ኮርዋላ ብቻ ተብለው እንዲጠሩ ባቀረቡት የዳኝነት ጥያቄ መሰረት ሊሰጥ የሚችለው ውሳኔ በአመልካቿ መብት ላይ የሚያስከትለው ሕጋዊ ውጤት አይኖርም ሊባል የሚችል ሆኖ አላገኘነውም ሲጠቃለል ክሱ የቀረበለት የአአበባ ከተማ የመደፍቤት የቀረበለትን የክስ ማመልከቻ እና ማስረጃ መርምሮ ተገቢውን ውሳኔ መስጠት የሚገባው ሆኖ እያለ በክስ ማመልከቻው ላይ የተገለጸው ጉዳይ የሚያስከስስ አይደለም በማለት ሲል የሰጠው እአና በከተማው የበላይ ፍቤቶች በትዕዛዝ የፀናው ብይን የክስ ማመልከቻውን እና የፍስስሕቁ ሀ ድንጋጌን ይዘትና ዓላማ በአግባቡ ያላገናዘበ እና መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ በመገኘቱ የሚከተለው ውሳኔ ተሰጥቶአል ትዘ ውሳኔ አመልካች ያቀረቡት የክስ ማመልከቻ የክስ ምክንያት የለውም ሲል መዝገቡን በናስስሕቁ ሀ መሰረት በመዝጋት የአአበባ ከተማ የመደፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው እና በከተማው ፍቤቶች ይሰሚ እና ሰበር ችሎቶች እንደቅደም ተከተሉ እና በመቁ በ ዓምእና በመቁ በ ዓም በትዕዛዝ የፀናው ብይን በፍስስሕቁ መሰረት ተሽሮአል አመልካች ባቀረቡት የክስ ማመልከቻ ላይ የተገለጸው ጉዳይ የክስ ምክንያት ያለው መሆኑን ተገንዝቦ ጉዳዩን በማንቀሳቀስ የቀረበለትን የክስ ማመልከቻ እና ማስረጃ መርምሮ ተገቢውን ውሳኔ ይሰጥበት ዘንድ ጉዳዩ በፍስስሕቁ መሰረት ወደ አአበባ ከተማ የመደፍቤት እንዲመለስ ወስነናል በዚሁ መሰረት ይፈጸም ዘንድ የውሳኔው ግልባጭ ለስር ፍቤቶች ይላክ ውሳኔ ያገኘ ስለሆነ መዝገቡ ተዘግቶአል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ ሚያዚያ ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አዳነ ንጉሴ አዳነ ንጉሜ አመልካች ወሪት ማህሌት ልዑለቃል ጠበቃ በፈቃዱ ተሊላ ቀረቡ ተጠሪ የለም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ለዚህ የሰበር ክርክር መነሻ የሆነው ጉዳይ አመልካች ያቀረቡትን አቤቱታ ጉዳዩ በመጀመሪያ ደረጃ የቀረበለት የአዲስ አበባ ከተማ የመደፍርድ ቤት ውድቅ በማድረጉና በየደረጃው ያሉ የከተማው አስተዳደር የበላይ ፍርድ ቤቶችም የመደፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ በማጽናታቸው ነው አመልካች ሰኔ ቀን ዓም ያቀረቡት አቤቱታ ፍሬ ቃሉ ከአባቴ ከአቶ ፈለቀ ደንበልና ከእናቴ ከወሮ ፋንቱ ገብረሕይወት ተወልጄ ማህሌት ፈለቀ በሚል ስም በላፎንቴን መዋዕለ ሕጻናት ትምህርት ቤት እየተጠራሁ ትምህርቴን የጀመርኩ ቢሆንም መደበኛ ትምህርቴ ሊሴ ገብረማርያም ትምህርት ቤት ሲቀጥል በትቤቱ መምህር በሆኑት አሳዳጊዬ በአቶ ልዑለቃል ገብረየሱስ ስም በመመዝገብ ተምሬ እስከ ዩኒቬርሲቲ ያጠናቀቅኩ ቢሆንም አሁን ግን በሥጋ ወላጆቼ ስም መጣራት ስለምፈልግ ማህሌት ፈለቀ ደንበል ተብዬ እንዲጠራ ይወሰንልኝ የሚል ነው የመደረጃ ፍርድ ቤትም አመልካች አቤቱታቸውን ለማስረዳት ያቀረቡት የሰው ምስክሮች የሰጡትን ቃልና የጽሁፍ ማስረጃዎችን በመመርመርና በመመዘን በሰጠው ውሳኔ አመልካች በፍህቁ መሰረት ሥልጣን ከተሰጠው አካል የተሰጠ የቤተዘመድ ስም የሚገልጽ ማስረጃ ካለማቅረባቸውም ሌላ የተሰሙት ምስክሮችም ልዑለቃል ገብረየሱስ በሚል ስትጠራበት የነበረው የአሳዳጊ አጎቷ ስም መሆኑን እንጂ የቤተዘመድ ስም አለመሆኑን ስላስረዱና እንዲለወጥላቸው የፈለጉት ስም የቤተዘመድ ስም ስለመሆነ ተገቢውን ማስረጃ በማቅረብ ስላላስረዱ አቤቱታው ተቀባይነት የለውም ሲል ውድቅ አድርጓል ይህ ውሳኔም ከዚህ በላይ ከፍ ተብሎ እንደተገለጸው በበላይ ፍርድ ቤቶች በመጽናቱ ምክንያት ለዚህ ሰበር ችሎት የሰበር አቤቱታቸውን አቅርበዋል አመልካች በሰበር አቤቱታቸው በዋናነት የጠቀሱት የቅሬታ ነጥብም ሲጠቃለል አንድ ሰው አንድ የቤተዘመድ ስምና አንድ ወይም ብዙ የግል ስሞችና የአባት ስም እንደሚኖረው በፍህቁ የተደነገገ ሲሆን በቁጥር ደግሞ የልጁ የቤተዘመድ ስም ማለት የአባቱ የቤተዘመድ ስም እንደሆነ ተመልክቷል ስሙ እንዲለወጥለት በሚጠይቅ ሰው አቤቱታም የአቤቱታ አቅራቢውን የቤተዘመድ ስም ዳኞች ሊለውጡ አንደሚችሉ ቁጥር ተመልክቷል በአሁን በአገራችን ባለው ተጨባጭ የስም አሰጣጥ ባህል መሰረትም የቤተዘመድ ስም የሚባል የለም የቤተዘመድ ስም ሳይኖርው ሲቀር ደግሞ የቤተዘመድ ስም ነው ተብሎ የሚወሰደው የአባት ስም እንደሆነ በፍህቁ ተደንግጎ እያለና አመልካችም የቤተዘመድ ስሜ በወላጅ አባቴ ስም አንዲሆን እንዲወሰን በቂ የሰውና ጽሁፍ ማስረጃዎችን አቅርቤ ሳለሁ ፍርድ ቤቶች ውድቅ ያደረጉት ህጋዊ መሰረት ያለው አይደለም ብለዋል የጉዳዩ አመጣጥ ከዚህ በላይ የተመለከተው ሲሆን አመልካች በወላጅ አባቴ ስም እንድጠራ ይወሰንልኝ ሲሉ ያቀረቡትን አቤቱታ የሥር ፍርድ ቤቶች ውድቅ ያደረጉት በአግባቡ ነው። የሚሉት ነጥቦች ከሚታዩ በስተቀር አመልካች ተጠሪዎችን በራሱ ተነሳሽነት አከራይቶ ቆይቶ የሁከት ተግባር ፈጥረዋል ብሎ ክስ የሚያቀርብበት አግባብ የለምተጠሪዎች በኃይል ተግባር የአመልካችን ይዞታ እስካልያዙ ድረስ ክርከሩ የሁከት ይወገድልኝ ክስን መሰረት አድርጎ የሚታይበት አግባብ የለምበሌላ አነጋገር የሁከት ይወገድልኝ ክስ ለማቅረብ የሚቻለውና መብቱ የሚከበረው የተሻለ የይዞታ መብት በማሣየት ነውእንዲሁም የሁከት ይወገድልኝ ክስ የሚያቀርብ ወገን የሚጠይቀው ዳኝንት የሁከት አድራጐት እንዲቆም በይዞታው ስር የነበረው ንብረት ሊያስገኝለት የነበረውን ጥቅም በኪሣራ መልክ እንዲከፈለው ሲሆን በህጉ አግባብ የተፈፀመ የኪራይ ውል አለመኖሩን ተከትሎ የሚቀርበው ጥያቄ ግን ውጤቱ ከሁከት ይወገድልኝ ጥያቄ ጋር ተመሣሣይነት የለውምበመሆኑም በሁከት ይወገድልኝ ክስ ሕጋዊ ተከራይ ማን ነው የሚለው ጥያቄ ተነስቶ ዳኝነት የሚሰጥበት ሁኔታ ስለመኖሩ መሰረታዊውም ሆነ የስነ ስርአት ህግ ድንጋጌዎችን አያመላክቱም በአጠቃላይ አመልካች ለክርክሩ መነሻ የሆኑት ክፍሎች ለተጠሪዎች አከራይቶ ቆይቶ ለተጠሪዎች የቤቱ ሕጋዊ ባለቤት የተከራይነት መብት ሲያስተላልፍ ሁከት ፈጥረዋል በማለት የሚያቀርበው ክርክር የፍብሕቁጥር አና ድንጋዎችን ይዘትና መንፈስ ያላገናዘበ ነውበመሆኑም የስር ፍርድ ቤቶች ጉዳዩን በዚህ አግባብ ማየትና ዳኝነት መስጠት እየተገባው ጉዳዩ በአዋጅ ቁጥር መሰረት በመንግስት ቤቶች ኤጂንሲ ታይቶ አልባት የሚሰጥበት እንጂ ፍርድ ቤት ጣልቃ የሚገባበት ነው በማለት የሰጠው የምክንያት ክፍል የተጠቃሹን አዋጅ ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ ከፍርድ ቤት ስልጣን አድማስ ጋር ያላገናዘበ ቢሆንም ክሱን ውድቅ ማድረጉ ግን በውጤት ደረጃ ሲታይ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ነው ለማለት የሚቻል ሁኖ አልተገኘምበዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ሣክ ውሣኔ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር መጋቢት ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሚያዚያ ቀን ዓም በትእዛዝ የጸናው ብይን በተለወጠ ምክንያት ውጤቱ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ጸንቷል አመልካች ለተጠሪዎች ክፍሎችን በኪራይ ከአከራየ ከአስተላለፈ በኋላ ተጠሪዎች ሁከት ፈጥረዋል ብሎ ክስ ማቅረቡ ስለ ሁከት ይወገድልኝ የተደነገጉትን ድንጋጌዎችን ይዘትና መንፈስ ያላገናዘበ በመሆኑ ተጠሪዎች በአመልካች ላይ የፈጠሩት ሁከት የለም ብለናል አመልካች በሌላ አግባብ መብቱን ለማስከበር ይህ ውሳኔ አያግደውም ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር ወጪና ኪሣራ የየራሣቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰበር መቁ ሰኔ ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች ገማሪም ገመድህን ቀረቡ ተጠሪ ጣዕመ ወስላሴ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፉረድ ጉዳዩ የቤት ይለቀቅልኝ ጥያቄን የሚመለከት ሲሆን ጉዳዩ የተጀመረው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ነው ክርክሩ የተጀመረው ተጠሪ በአመልካች አና በስር ኛ ተከሳሽ ሻለቃ ኃይለማርያም ኃስላሴ ላይ የካቲት ቀን ዓም ባቀረቡት ክስ መነሻ ነው የተጠሪ ክስ ይዘትም በአዲስ አበባ ከተማ በወረዳ ቀበሌ ክልል ቁጥር የሆነውና የካርታ ቁጥር በሚል የሚታወቅ ቤት ባለቤት መሆናቸውን ለኛ ተከሳሽ ቤቱን እንዲያስተዳድሩ እንዲያከራዩ በሚል የውክልና ስልጣን የተሰጣቸው ቢሆንም ቤቱን ወደ ሌላ ሰው የማስተላለፍና ስልጣን እንዳልተሰጣቸው ኛ ተከሳሽ የተሰጣቸውን ስልጣን ሽፋን በማድረግ ሐምሌ ቀን ዓም በተፃፈ ውል አማካኝነት ቤቱን ለአሁኑ አመልካች በብር ሥአንድ መቶ አርባ ስምንት ሺህ ብር የሸጡ መሆናቸውን አሁኑ አመልካች በዚህ የመሸጥ የመለወጥና የማስተላለፍ ሥልጣን በማያካትተው የውክልና ሰነድ ወይም ህገ ወጥ ሰነድ አማካኝነት ቤቱን መግዛታቸውን ገልፀው የሽያጭ ውል ሕገ ወጥ ነው ተብሉ እንዲፈርስ እንዲሁም ውሉን ተከትሎ የተከናወኑት ተግባራት ዋጋ አልባ ናቸው እንዲባሉ ቤቱን የአሁን አመልካች ለቀው እንዲያስረክቧቸው ይወሰንላቸው ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁን አመልካች ለክሱ በሰጡት መልስም የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያና የፍሬ ነገር ክርክሮችን አቅርበዋል አመልካች በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት ያቀረቡት ፍርድ ቤቱ ጉዳን ለማየት ሚያስችለው ስልጣን የሌለው መሆኑን ተጠሪ የክስ ምክንያት የሌላቸውና ክሱን ለማቅረብም መብት ወይም ጥቅም የሌላቸው መሆኑን የተጠሪ የዳኝነት ጥያቄ በሁለት ዓመት ይርጋ የሚታገድ መሆኑን ሚገልፅ ሲሆን በፍሬ ነገር ደረጃ ደግሞ ካርታው የተሰረዘ መሆኑን በሕጉ አግባብ የተደረገ ቤት ሽያጭ ውል ሊፈርስ የሚችልበት ሕጋዊ ምክንያትዬሌለ መሆኑንና ተጠሪ የውጭ ሀገር ዜጋ በመሆናቸው የማይንቀሳቀስ ንብረት በኢትዮጵያ ውስጥ ለመያዝ ህጋዊ መብት የሌላቸው መሆኑንና ሌሎች ነጥቦችን ዘርዝረው ተከራክረዋል ጉዳዩ በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው የፌዴራል መጀመሪ ደረጃ ፍርድ ቤትም በመጀመሪ ደረጃ መቃወሚያነት ተጠሪ ያቀረቧቸውን ነጥቦች ሙሉ በመሉ ውድቅ አድርጎ አልፎ ፍሬ ጉዳዩን መርምሮ የቤት ሽያጩ ውሉ ሕጋዊ አይደለም በሚል ምክንያት ፈራሽ ነው በማለት ቤቱን ተጠሪ ሊረከቡ ይገባል ሲል ወስኗል የአሁኑ አመልካች በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኃላ የተጠሪ የዳኝነት ጥያቄ በፍብሕቁጥር መሰረት ውል እንዲፈርስ ጥያቄ የሚቀርብባቸው ውሎች በፍብሕቁጥር መሰረት በሁለት ዓመት ይርጋ የሚታገዱ ናቸው ተጠሪ የካቲት ቀን ዓም ክሱን የመሰረቱት ሐምሌ ቀን ዓም የተደረገው የሽያጭ ውል እንዲፈርስላቸው በመሆኑና ጊዜ ሲሰላም የሁለት ዓመት የጊዜ ገደብ ያለፈበት በመሆኑ ክሱ በይርጋ የታገደ ነው በማለት የሥር ፍርድ ቤትን ውሳኔ ሽሮታል በዚህ ውሳኔ ተጠሪ ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ቢያቀርቡም ይግባኛቸው በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሰርኮዞባቸዋል ከዚህም በኃላ ተጠሪ የሰበር አቤቱታ ለዚህ ችሎት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኃላ ችሎቱ ጉዳዩ በይርጋ የታገደ አይደለም በማለት የይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤቶችን ውሳኔ ሽሮ በፍሬ ጉዳዩ ላይ ውሳኔ እንዲሰጥበት ሲል ጉዳዩን ለፌዴራሉ ከፍተኛው ፍርድ ቤት መልሶ ልኮለታል ጉዳዩ የተመለሰለት የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን የፍሬ ጉዳይ ክርክርን መርምሮ የስር ፍርድ ቤት ውሉ ፈራሽ ነው ቤቱን አመልካች ለተጠሪ ሊያስረክቡ ይገባል በማለት የሰጠውን ውሳኔ ሙሉ በሙሉ አፅንቶታል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበው ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሠረታዊ ይዘትም አመልካች በመንግስት መመሪያ መሠረት በሚመለከተው አካል ፊት ቀርቦ ያደረጉት የቤት ሽያጭ ውል ፈራሽ ነው ተብሎ መወሰኑ በጊዜው የወጣው የመንግስት መመሪያ የውሉን ይዘትና ለጉዳዩ መቅረብ ያለባቸውን ማስረጃዎችን አይነትና የአቀራረባቸውን ስርዓት እንዲሁም ማስረጃዎቹን ይዘት ያላገናዘበና በጉዳዩ ላይ የክርክሩ የግድ ተሳታፊ ሊሆን ይገባው ነበረውን ወገን ወደ ክርክሩ እንዲገባ ሳይደረግ ክረክሩ የተመራበት ለተጠሪ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ግንቦት ቀን ዓም የወጣው መመሪያ ያስቀመጠው መፍትሔ መሰረት ያላደረገ መሆኑን ዘርዝረው የበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ተሸሮ የቤትሽያጭ ውሉ ሊፈርስ አይገባም ተብሎ እንዲወሰንላቸው ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታቸው ተመርምሮም በሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው በሰጡት መልስም የቤት ሽያጭ ውሉ በመንግስት መመሪያ መሰረት የተደረገ ስለመሆኑ ያልተረጋገጠና በመንግስት መመሪያ ተደርጓል ቢባል አንኳን መመሪያው ሕጉን ለማውጣት ስልጣን ባለው አካል የወጣ ባለመሆኑ የህግ አቋም የሌለውና የውክልና ሕግ መርህዎችን የሚፃረር በመሆኑ ተቀባይነት ሊሰጠው የማየይገባ መሆኑን ዘርዝረውና የአመልካች መከራከሪያ ነጥቦች ድግግሞሽ ያለባቸው ስለመሆኑ ገልፀውና የህግ መሰረት የሌላቸው መሆኑን ያሳያሉ የሚሏቸውን ምክንያቶች ጠቅሰው በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ውሳኔ ሊፀና ይገባል በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው አመልካች በበኩላቸው የሰበር አቤቱታቸውን በማጠናከር መልስ መልሳቸውን ሰጥተዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከለይ የተመለከተው ሲሆን በበኩላችንም አቤቱታው ለሰበር ችሎቱ ያስቀርባል ከተባለበት ነጥብ አኳያ መርምረናል ጉዳዩ ለሰበር ሲቀርብ የተያዘው ጭብጥ አከራካሪው ቤት ሊሸጥ የቻለው የውክልና ሰነዱንም መሰረት አድርጎ ሳይሆን በምንግስት በወጣ መመሪያ ነው እየተባለና ይህንንም መመሪያ አመልካች ከመልሳቸው ጋር እንደማስረጃ ሳያቀርቡ በመቅረታቸው ብቻ ይፄ ታልፎ የሽያጭ ውሉ ተሰረዞ አመልካች ቤቱን ለተጠሪ መልሰው ያስረክቡ ተብሎ መወሰኑ ተገቢ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ነው ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካች ሀምሌ ቀን ዓም ከተጠሪ ወኪል ከተባሉት ከሻለቃ ሀብተማሪያም ሀብተስላሴ ጋር ያደረጉት መኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ስምምነት በውልና ማስረጃ ምዝገባ ጽቤት የተደረገ መሆኑን መስከረም ቀን የተደረገው ውልም በተመሳሳይ አካል ፊት የተደረገ መሆኑን የክልል መስተዳደር ጽቤት በቁአመአአ በ ዓም ለውልና ማስረጃ ጽቤት በፃፈው ደብዳቤ ኤርትራዊያን ከሀገር ሲወጡ ንብረታቸውን የመጠበቅ የማስተዳደር የመሸጥ የመሳሰሉት የውክልና ሰነዶችማስረጃዎች ያሏቸው ሰዎች መሸጥ መለወጥ ይችላሉ የሚል ይዘት ያለው መሆኑን ተጠሪ ኤርትራዊ መሆናቸውና ለወኪላቸው ቤቱን ለመሸጥ የሚያስችል ስልጣን ያልሰጡ መሆኑን የተረጋገጠ መሆኑን በቁጥር ቀጠ በቀን በተፃፈ ደብዳቤ ተጠሪ በአከራካሩው ቤት ጥር ቀን ዓም የወሰዱት የካርታ ቁጥር ለተወካያቸው ሳይሰጡ ከሀገር የወቱ በመሆናቸው ከሚመለከተው አካል ተረጋግጦ በመቅረቡ ምክንያት ተጠሪ የወሰዱት ካርታ እጃቸው ላይ እንዳለ በማምከን ለአሁኑ አመልካች ቁጥሩ ሆነ አዲስ ካርታ ሰኔ ቀን ዓም የተሰጣቸው መሆኑን ከሚመለከተው አካል የተፃፈ የሰነድ ማስረጃ መቅረቡን ሐምሌ ቀን ዓም በውልና ማስረጃ በተደረገው የስምምነት ሰነድ ይዘቱ ሲታይ የውሉን አላማ የኤርትራዊያን ቤት ወኪሎች የሆኑት ወኪል የሆነበትን ቤት ሽጠው ገንዘቡን በዝግ ሂሳብ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ባንክ ገቢ እንዲያደርጉ በክልል ቢሮ ቁጥር የተጠሪ ወኪል ተጠርተው በተሰጣቸው መመሪያ መሰረት ቤቱን ለመሸጥ መሆኑንና ወኪሉ የወኪል አድራጊያቸው ባለቤት መጥተው ቢከራከሩ ወይም ያገባኛል ቢሉ ሁሉንም ነገር በኃላፊነት የሚመልሱ መሆኑን በመግለፅ ፊርማቸውን ማስቀመጣቸውንና የቤቱን ዋጋ በወቅቱ የተከፈለውን የገንዘብ መጠንና ቀሪው ገንዘብ የሚከፈልበትን ሁኔታ እንዲሁም ሌሎች የገዥንና ሻጭን መብትና ግዴታዎችን በዝርዝር የያዘ መሆኑን የሚያስገነዝብ መሆኑን ነው አንግዲህ ከላይ የተገለጹት ነጥቦች በክርክሩ ሂደት የተረጋገጡ ሲሆኑ የበታች ፍርድ ቤቶች የሽያጭ ውሉ ሊፈርስ ይገባል በማለት ሊወስኑ የቻሉት አመልካች ቤቱ የተሸጠው በመንግስት ትፅዛዝና መመሪያ መሆኑን ገልፀው ቢከራከሩም ለጉዳዩ ለማስረጃነት የቀረቡት የውል ሰነዶች አያሳም እንዲያውም ወኪሉ ቤቱ የእኔ ነው ባይ ወይም ተከራካሪ ወገን ቢመጣ የመመለስ ኃላፊነቱ የውል ሰጪው ነው በሚል የስምምነት ግዴታ የተቀመጠ መሆኑ ቤቱ የተሸጠው በመንግስት ትዕዛዝ ሳይሆን የተጠሪ ወኪል በራሳቸው ፈቃድ ተነሳስተው መሆኑን የሚያስገነዝብ ነው የሚል ምክንያት በመያዝ ነው ይሁን እንጂ ሐምሌ ቀን ዓም የተደረገው ውል አእንደከፍተኛው ፍርድ ቤት ድምዳሜ በመንደር የተደረገ ሳይሆን በውልና ማስረጃ ምዝገባ ጽቤት የተደረገ ከመሆኑም በላይ እንደተጠቀሰው ይዘቱ ወኪሉ በክልል ቢሮ ቁጥር ተጠርተው በተሰጣቸው መመሪያ መሰረት ሽያጩን ያከናወኑ መሆኑን በግፅ የሚያሳይ ነው ይህ የሰነዱ ይዘት በፍብሕቁጥር እና አዋጅ ቁጥር አንቀፅ እና ሀ መሰረት ተቀባይነት የማያገኝበት ሕጋዊ ምክንያት የሌለ ሲሆን ውሉን ያረጋገጠው አካልም ኤርትራዊያን ከሀገር ሲወጡ ቤት ለመሸጥ የሚያስችል ስልጣን ለተወካቻቸው ባይሰጡም ተወካዩቹ የማስተዳደር መጠበቅና የመሳሰሉ የውክልና ሰነዶችን ቢይዙም ንብረቶቹን መሸጥ መለወጥ የሚችሉ መሆኑን ከአዲስ አበባ መስተዳደር ሚያዝያ ቀን ዓም የተላለፉትን መመሪያ መሰረት አድርጎ ስምምነቱን ማረጋገጡን ሁለቱም ሰነዶች አንድ ላይ ሲታ የሚያስገነዝቡን ጉዳይ ነው ይህ ሁኔታ ሲታይም የተጠሪ ወኪል ተግባሩን የፈፀሙት ቤቱን ለመሸጥ የሚያስችላቸው ሕጋዊ ውክልና አለኝ በሚል ሳይሆን በጊዜው በነበረው ነባራዊና አስገዳጅ ሁኔታ ውስጥ ሁነው መሆኑንና አመልካች ደግሞ ይህንኑ በማየትና በመገንዘብ ስምምነቱ ውስጥ የገቡ መሆኑን የሚያስረዳ ነው የተጠሪ ነባር የባለቤትነት ካርታ በሚመለከተው አካል መሰረዙ ከላይ ከተጠቀሰው የክልል መስተዳድር መመሪያና ውሉ በውልና ማስረጃ ፊት ቀርቦ ከመደረጉና ሕጋዊ ነው ተብሎ ከመረጋጡ ጋር ተዳምሮ ሲታይ አመልካች ተገቢውን ጥንቃቄ አድርገው ግዢውን የፈፀሙ መሆኑን የሚያሳይ ነው የበታች ፍርድ ቤቶች የመንግስት መመሪያ ስለመኖሩ አመልካች ማስረጃ አላቀረቡም በማለት የያዙት ድምዳሜ ከላይ የተጠቀሰውን ውል ይዘት ያላገናዘበ ከመሆኑም በላይ ለውሳኔ አሰጣጥ አስፈላጊ ከሆነም በራሳቸው አነሳሽነት በፍብሥሥሕቁጥር እና ለለ ድንጋጌዎች አግባብ ማስቀረብ ይችሉ የነበረ ጉዳይ ነው ከሁሉም በላይ ግን የውሉ ሰነድ ይዘት በግልፅ ሽያጩ በመንግስት አስተዳደር አካል ትዕዛዝ የተከናወነ መሆኑን የሚያሳይ በመሆኑ ይሄው የሰነዱ ይዘት ለጉዳዩ ተቀባይነት ያለውና ተግባሩ በአስተዳደር አካሉ ትዕዛዝና መመሪያ የተፈፀመ መሆኑን የሚያረጋግጥ ነው ስለሆነም የበታች ፍቤቶች ሽያጩ በመንግስት አስተዳደር አካል ትፅዛዝ ወይም መመሪያ መሰረት የተከናወነ መሆኑ የሚያሳይ ማስረጃ አልቀረበም በማለት የደረሱበት ድምዳሜ በውልና ማስረጃ ምዝገባ ጽቤት ሐምሌ ቀን ዓም እና መስከረም ቀን ዓም የተደረጉትን ውሎችን ይዘትና መንፈሳቸውን ለውሎች መደረግ ከሚመለከተው አካል ለዚሁ ውል አረጋጋጭ አካል ሲተላለፉ የነበሩትን ደብዳቤዎችን ይዘት ያላገናዘበ ነው በመሆኑም የተጠሪ ወኪል ውክልናውን መሰረት አድርገው ሽጠዋል በማለት በአመልካች ክርክር ባልቀረበበትና በወቅቱ በነበረው የኢትዮኤርትራ ጦርነት ምክንያት በመንግስት አስተዳደር አካል በተወሰደው አርምጃ መሰረት ወደ ግብይት የገቡት ዜጎች አስፈላጊውን ጥንቃቄ በማድረግ የፈፀሙት ተግባር መሆኑ አስከታወቀ ድረስ ጉዳዩ በወቅቱ ከነበረው ልዩ ሁኔታ ታይቶ በራሱ ዳኝነት ከሚያገኝ በስተቀር የውክልና ህግ መርህዎች መሰረት ተደርገው ተግባራቸው ህጋዊ ጥበቃ የሚነፈግበት አግባብ ሊኖር አይገባም በወቅቱ የተወሰደውን አርምጃ በመገንዘብም በወቅቱ የተከናወኑትን ተግባራትና መፍትሔ ለመስጠት የሚያስችል መመሪያ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ግንቦት ቀን ዓም ወጥቶ ስራ ላይ መዋሉም መንግስት በማመን የግዥ ተግባር ያከናወኑትን ዜጎች ዋስትና ለመስጠት ነው ተብሎም ይታሰባል በዚህ መመሪያ መሰረት ከሀገር እንዲወጡ ተደርገው የነበሩ ኤርትራዊያ በመንግስት አስተዳደር ንብረታቸው ተሽጦ በዝግ ባንክ አካውንት የተቀመጠ ገንዘብ ካላቸው ማስረጃ ሲያቀርቡ ካለወለድ ገንዘባቸውን በብር አንዲያገኙ እንደሚደረግ በአንቀፅ ስር በግልፅ ሰፍሯል በመሆኑም ተጠሪ ከሀገር ወጥተው የነበሩ ኤርትራዊ መሆናቸውንና አመልካች ለቤቱ የከፈሉት ገንዘብ ብር አንድ መቶ አርባ ስምንት ሺህ በኢትጵያ ንግድ ባንክ ፊኒፊኔ ቅርንጫፍ በዝግ ሂሳብ መቀመጡና የባንክ ደብተሩም በአዲስ አበባ መስተዳደር መቀመጡን አመልካች ጠቅሰው ላቀረቡት ክርክር በተጠሪ በኩል ማስተባበያ ክርክር ያልቀረበበትና በፍብሥሥሐቁጥር ሠ እና ድንጋዎች እንደታመነ የሚቆጠር በመሆኑ ተጠሪ ያላቸው መፍትሔ ይህንኑ ገንዘብ መቀበል እንጂ የቤት ሽያጩ እንዲፈርስ ማስደረግና ቤቱን የመረከብ መብት አይደለም ሲጠቃለልም አመልካች በመንግስት አስተዳደር አካል በተላለፈው መመሪያ መሰረት ተገቢውን ጥንቃቄ አድርገው የገዙትና ለበርካታ አመታት ሲጠቀሙበት የነበረውን ቤት ውሉ ፈርሶ ለተጠሪ ሊያስረክቡ የሚገደዱበት ሕጋዊ ምክንያት ስላላገኘን የበታች ፍርድ ቤቶች የክርክሩን ልዩ ባህርይና በጉዳዩ ላይ የቀረቡትን የውል ሰነዶችን ይዘታቸውን በአግባቡ ሳይመለከቱ ለጉዳ ቀጥተኛ ተፈፃሚነት የሌለለውን ውክልና ሕገ መርህዎችንና በአመልካች ላይ መመሪያውን ለማስረጃነት ማቅረብ ግዴታን ሕጉ ባልጣለበት አግባብ የሽያጭ ውሉ ፈራሽ ነው በማለት መወሰናቸው መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ያለበት ሁኖ ተገኝቷል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ህዳር ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ነሐሴ ቀን ዓም የፀናው ውሳኔ በፍብሥሥህቁጥር መሰረት ተሸሯል አከራካሪው ቤት ላይ የተደረገው የሽያጭ ውል ሊፈርስ አይገባም አመልካች ቤቱን ለተጠሪ አንዲያስረክቡ ሊገደዱ አይገባም ብለናል ተጠሪ ያላቸው መፍትሄ የቤቱን ሽያጭ ገንዘብ ብር አንድ መቶ አርባ ስምንት ሺህ ብር በኢትጵያ ንግድ ባንክ ፊኒፊኔ ቅርንጫፍ ከሚገኘው የዝግ የሂሳብ አካውንት መውሰድ ነው ብለናል ለክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአመስት ዳኞች ፊርማ አለበት አኢ የሰመቁ ግንቦት ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሉሣ ሙስጠፋ አሀመድ አመልካች ወሮ እታፈራሁ ፀጋዬ ቀረቡ ተጠራዎች ወሮ መሰረት ግርማ ወኪል ሁለተኛ ተጠሪ ቀረቡ ወሮ ፍሬህይወት ግርማ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ታህሳስ ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔና የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር መስከረም ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ያቀረበችውን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ጉዳዩ የውርስ ሀብትና የጋብቻ ወቅት የተፈራ የጋራ ንብረት ክፍያ ጥያቄ የሚመለከት ነው በስር ፍርድ ቤት ተጠሪዎች ከሳሽ አመልካች ተከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል የክርክሩ መነሻ ተጠሪዎች ለስር ፍርድ ቤት ያቀረቡት የክስ ማመልከቻ ነው ተጠሪዎች ወላጅ አባታችን አቶ ግርማ ብሩ መጋቢት ቀን ዓም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል እኛም ወራሽነታችን በፍርድ በማረጋገጥ ውርስ እንዲጣራልን አድርገናል የውርስ አጣሪው ሪፖርት በመዝገብ ቁጥር ህዳር ቀን ዓም በዋለው ችሎት በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ፀድቋል አባታችን በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ ቁጥሩ ሀ የሆነ ቤት አላቸው ተከሳሽ አመልካች ቤቱን ይዛ ግማሹን እያከራየች ትገኛለች ስለሆነም ተከሳሽ ቤቱን እንዲለቁና የኪራይ ገንዘብ ብር ፃያ ሺህ አራት መቶ ብር እንዲከፍሉ ውሣኔ ይሰጥልኝ በማለት ክስ አቅርበዋል አመልካች በስር ፍርድ ቤት በተከሳሽነት ቀርበው ከሳሾች ክስ ያቀረቡበት የውርስ ንብረት ጥያቄ በአስር ዓመት የይርግ ጊዜ ገደብ ቀሪ ይሆናል የቤት ቁጥር የሆነው ቤት ባለቤቴ የከሳሾች አውራሽሸ ከሞተ በኋላ በአርጅና ምክንያት በመፍረሱ በአዲስ መልክ ሃምሳ ሁለት ቆርቆሮ ጣራውን በአዲስ መልክ ሰርቼ የምጠቀምበት የግል ንብረቴ ነው በማለት ተከራክራለች የስር ፍርድ ቤት በውርስ ማጣራቱ ቤቱ የአቶ ግርማ ብሩ መሆኑ ተረጋግጧል የቤቱ ስመ ሀብትም በከሳሾች አውራሽ በአቶ ግርማ ብሩ ስም ነው ስለዚህ ተከሳሽ በጉለሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ወረዳ ቁጥሩ ሀ የሆነውን ቤት ለከሳሶች ያስረክቡ የቤቱን ኪራይ አስር ሺህ ሁለት መቶ ብር ክስ ከቀረበበት ጊዜ ጀምሮ ከሚታሰብ ዘጠኝ ፐርሰንት ወለድ ጋር ተከሳሽ ለከሳሾች ይክፍሉ በማለት ውሣኔ ሰጥቷል አመልካች በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርባለች የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ ቤቱ የመልስ ሰጭዎች ተጠሪዎች አውራሽ መሆኑ በውርስ ማጣራት ዛደት ተረጋግጧል የውርስ አጣሪው ሪፖርት በፍርድ ቤት ፀድቋል ስለዚህ የስር ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ ተገቢ ነው በማለት አፅንቶታል አመልካች መስከረም ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ ከተጠሪዎች አውራሽና ወላጅ አባት ጋር ከ ዓም ጀምሮ ተጋብተን ስንኖር ሁለተኛ ተጠሪን ወልጃለሁ አመልካች የሟች አቶ ግርማ ብሩ ሚስት መሆኔና ተጠሪዎች ደግሞ የሟች ልጆችና ወራሾች መሆናቸው በመዝገብ ቁጥር ጥር ቀን ዓም በፍርድ ቤት ውሣኔ ተረጋግጧል ተጠሪዎች ወራሽነታቸውን ካረጋገጡ ከአስራ ሶስት ዓመት በላ በ ዓም ውርስ አንዲጣራላቸው ጠይቀው አኔም ይህንን ጥያቄ በመቃወም እስከ ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት ተከራክሬ የውርስ ማጣራቱ የአንቺን መብት የሚነካ አይደለም ተብሉ ውሣኔ ተሰጥቷል አመልካች የአከራካሪው ቤት ግማሽ ባለንብረት ስለመሆኔ ከሟች ባለቤቴ ጋር የተሰጠን የጋራ የቦታ ማረጋገጫ ሰነድ የሚያሳይ ሲሆን ንብረቱም በጋብቻ ወቅት የተፈራ የጋራ ሀብት ነው ስለዚህ ተጠሪዎች የንብረት ታስረክበኝ ጥያቄ እያቀረቡ የጋራ ባለሀብትነት መብቴን በማለፍ ንብረቱን ለተጠሪዎች እንዳስረክብ የተሰጠው ውሣኔ የተሻሻለውን የቤተሰብ ሕግ ድንጋጌዎችና የፍታብሔር ሕግ ቁጥር የሚጥስ በመሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት አመልክታለች ተጠሪዎች በበኩላቸው ታህሳስ ቀን ዓም በሰጡት መልስ አመልካች የውርስ አጣሪው ቤቱ የሟች ግርማ ብሩ የግል ንብረት ነው በማለት የቀረበውን ሪፖርት በማፅደቅ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ በመቃወም እስከ ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሉት ድረስ ተከራክረው ክርክራቸው ውድቅ ተደርጎባቸዋል ይህ ከሆነ ቤቱ የጋራ ሀብት ነው በማለት የምታቀርበው የሕግ መሰረት የለውም ቤቱም በጋብቻ የተፈራ ሣይሆን ሟች ከአባቱ በስጦታ ያገኘው ንብረት ነው ጉዳዩ ክርክር ሲደረግበት የቆየ በመሆኑ በይርጋ ቀሪ የሚሆን አይደለም በማለት መልስ ሰጥተዋል አመልካች ታህሳስ ቀን ዓም የተፃፈ የመልስ መልስ አቅርባለች ከስር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለጸው ሲሆን እኛም የበታች ፍርድ ቤቶች የአመልካችን የክስ መቃወሚያና የፍሬ ጉዳይ ክርክር ውድቅ በማድረግ ቤቱን ለተጠሪዎች እንድታስረክብ የሰጡት ውሣኔ ተገቢነት ያለው መሆኑን አግባብነት ካላቸው የሕግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ መርምረናል ከላይ የተያዘውን ጭብጥ ለመወሰን ተጠሪዎች የሟች አቶ ግርማ ብሩ ውርስ እንዲጣራላቸው ለፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር አመልካች አቅርበው የነበረውን መቃወሚያና ፍርድ ቤቱ የሰጠውን ብይን ይዘት መመርመር ያስፈልጋል በዚህ መዝገብ አመልካች የቤት ቁጥር የግል ቤቴ ነው ውርስ እንዲጣራ የቀረበው ጥያቄም በአስር ዓመት ይርጋ ቀሪ ነው የሚል የፍርድ መቃወሚያ ማመልከቻ አቅርበዋል ፍርድ ቤቱ ተጠሪዎች ያቀረቡት የውርስ ይጣራልን ጥያቄ ነው ውርስ ሲጣራ የውርስ አጣሪው ወራሾች ኑዛዜ የሟች ዕዳና ንብረት መለየት እንጂ በሶስተኛ ወገኖች የመፋለም መብትን የሚያሳጣ ውሣኔ መስጠት አይችልም የውርስ አጣሪው ስራ ውርስ ማጣራት እንጂ የአሁኑ የመቃወም አመልካች ንብረት ወይም ቤት አይደለም ብሎ በዚህ መዝገብ በቤት ቁጥር ላይ የተሰጠ ውሣኔ የለም ስለዚህ በውርስ አጣሪ ሪፖርት ላይ የመቃወም አመልካች መብት ሊነካ የሚችል ውሣኔ ያልተሰጠ በመሆኑ የመቃወም አመልካች ያቀረቡትን አቤቱታ አልተቀበልነውም በማለት ጥር ቀን ዓም ትፅዛዝ ሰጥቷል አመልካች ይህንን ትዕዛዝ በመቃወም ይግባኝ ለከፍተኛው ፍርድ ቤት አቅርበው የከፍተኛው ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ሰኔ ቀን ዓም በሰጠው ውሣኔ አፅንቶታል አመልካች የሰበር አቤቱታ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርበው በሰበር ችሎት የሚታይ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የለበትም ተብሎ በሰበር መዝገብ ቁጥር ታህሳስ ቀን ዓም ሶስት ዳኞች በተሰየሙበት የሰበር ማጣሪያ ችሎት ትዕዛዝ ተሰጥቶበታል ተጠሪዎች የሟች ውርስ እንዲጣራ ጥያቄ ባቀረቡበትና የውርስ አጣሪው ሪፖርት በፀደቀበት በመዝገብ ቁጥር የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ጥር ቀን ዓም በሰጠው ትዕዛዝ የአመልካችን የመቃወሚያ አቤቱታ ውድቅ ያደረገው የውርስ አጣሪው ሪፖርት ቤቱ የሟች የግል ንብረት ነው ወይስ የአመልካች የጋራ ሀብት የሚለው ጭብጥ የማይመለከትና በቤቱ ላይ መብት ያለው ማናቸውም ሶስተኛ ወገን በቤቱ ላይ ያለውን መብት የባለሀብትነት መብት ለማስከበር ክርክር ከማቅረብና ከመፋለም የማይገደብ ነው በቤት ቁጥር ላይ የተሰጠው ውሣኔ የለም በሚል ምክንያት ነው ይህ ከሆነ አመልካች ተጠሪዎች ቤቱን እንድትለቅና እንድታስረክባቸው ያቀረቡት ክስ ለመቃወም አመልካች ያቀረበችው የይርጋ ክርክርና ሌሎች የመከራከሪያ ሀሳቦችና ማስረጃዎች በመቀበልና በመመርመር ውሣኔ መስጠት ሲገባቸው ቤቱ በውርስ አጣሪ የሟች ንብረት ነው ተብሎ ውሣኔ ተሰጥቶበታል በማለት የስር ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የአመልካችን የመጀመሪያ የክሱ መቃወሚያና ክርክር ውድቅ ማድረጋቸው የፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ጥር ቀን ዓም የሰጠውን ትፅዛዝ ይዘትና ህጋዊ ውጤት ያላገናዘበና መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል የሟች ውርስ እንዲያጣራ የተመደበ የውርስ አጣሪ አንድ ንብረት የሟች የግል ንብረት አለመሆኑ አከራካሪ ሆኖ ሲያገኘው ንብረቱ የሟች የግል ንበረት ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ጭብጥ በመመስረት የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ በመስማት ማስረጃ በመመርመር በመመዘን ውሣኔ የመስጠት ስልጣን የለውም ከዚህ አንፃር ቤቱ የሟች የግል ንብረት መሆኑ ለውርስ አጣሪው ሪፖርት ተገልዷል በማለት አመልካች የባለሀብትነት ክርክር ሣይቀበሉና ማስረጃዎን ሳይመረምሩና ሳይመዝኑ ውሣኔ መስጠታቸው አመልካች ፍትህ የማግኘት መብት የሚያጣብብ ሆኖ አገኝተነዋል አመልካች የውርስ አጣሪውን ሪፖርት በመቃወም ያቀረቡት ክርክር የአንቺን መብት የሚነካ አይደለም በማለት ውድቅ ሮብ ተደርጓል በሌላ በኩል ተጠሪዎች ንብረት ያስረክቡኝ በማለት ያቀረቡትን አቤቱታ በመቃወም ቤቱ የጋራ ሀብቴና የግል ንብረቴ ነው በማለት ያቀረበችው ክርክር ሣይታይ የሚታለፍ መታለፉ አመልካች በሕገ መንግስቱ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ የተረጋገጠለትን የንብረት ባለቤትነት መብት ለማስከበርና በፍታብሔር ሕግ ቁጥር መሰረት የመፋለም መብቱን ስልጣን ያለው ፍርድ ቤት የማቅረብና የሕገ መንግስቱ አንቀጽ የተረጋገጠውን ፍትህ የማግኘት መብቷን በሚጥስ ሁኔታ በቤቱ ላይ አለኝ የምትለው መብትና ጥቅም በፍርድ ሳይጣራና ሣይረጋገጥ የሚቀርበትን ክፍተት የሚፈጥር ነው ስለሆነም የበታች ፍርድ ቤቶች አመልካች ንብረቱን ሙሉ በሙሉ ለተጠሪዎች እንድትለቅና እንድታስረክብ የሰጡት ውሣኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ወስነናል ውሣኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር የሰጠው ውሣኔና የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር የሰጠው ውሣኔ ተሽራል የፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ተጠሪዎች ባቀረቡት የክስ ማመልከቻ ላይ አመልካች ያቀረበችውን የመጀመሪያ የክስ መቃወሚያና የመከላኪያ መልስ እንዲሁም የግራ ቀኙን ማስረጃ በመስማትና በመመርመር በጉዳዩ ላይ ውሣኔ እንዲሰጥበት በፍስስሕግ ቁጥር መሰረት መልሰን ልከንለታል በዚህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ ህዳር ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች ወሮ ወጋየሁ ታምሩ ቀረቡ ተጠሪ የወሮ አስካለ ወሰኔ ወራሽ ፍሬዘውድ ጌታቸው ቀረቡ አቶ በኃይሉ ከፍያለው ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የውርስ ቤት ይገባኛል ጥያቄ ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኗ አመልካች ባሁኗ ኛ ተጠሪ ላይ በመሰረቱት የውርስ ይጣራልኝ አቤቱታ መነሻ ነውየክሱ ይዘትም አመልካች የሟች ወሮ አይከልክሉሽ ደስታ መንገሻ ወራሽ ስለመሆናቸውን ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት አረጋገጠው ማስረጃውን የያዙ ሁኖ ከሟች ሊያገኙ የሚገባውን የውርስ ፃብት ኛ ተጠሪ ከፊሉን እያከራዩ በመጠቀም ላይ እንደሚገኙ ገልፀው የውርስ አጣሪ ተሹሞ የውርስ ዛፃብቱ እንዲጣራላቸው ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ሲሆን የአሁኗ ኛ ተጠሪ ለአመልካች የውርስ ይጣራልኝ ጥያቄ በሰጡት መከላከያ መልስም ጥያቄው በይርጋ የሚታገድ መሆኑንና የሚጣራ የውርስ ንብረት የሌለ መሆኑን ጠቅሰው ተከራክረዋልየሥር ፍርድ ቤትም ይርጋን መሰረት አድርጎ የቀረበውን ክርክር አልፎ ውርሱ እንዲጣራ ትእዛዝ የሰጠ ሲሆን የአሁኑ ኛ አመልካችም ወደ ክርክሩ ገብተው በውርስ ማጣራት ዛደቱም እንዲሳተፉ ተደርጓልየውርስ ማጣራት ተግባሩን እንዲያከናወኑ በፍርድ ቤት የተሾሙት የውርስ አጣሪም የሟቿ ብቸኛ የመጀመሪያ ደረጃ ወራሽ የአሁኗ አመልካች መሆኗን የውርስ ንብረቱን በተመለከተ ደግሞ የአሁኗ አመልካች ለይተው ያቀረቡት በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ ቀበሌ ቁጥሩ የሆነው ቤት ሁኖ ይህ መኖሪያ ቤት በኛ ተጠሪና በሟች አይከልክሉሽ ደስታ በውርስ ተይዞ ቀይቶ በኃላ በኛ ተጠሪ ስም ተመዝግቦ የሚገኝና በመንደር ውል ለአሁኑ ኛ ተጠሪ ኛ ተጠሪ የሸጡ መሆነ መረጋገጡንበቤቱ ብር ሥአንድ ሺህ ዘጠኝ መቶ ብር መሰብሰቡን ማጣራቱን ገልጾ ጉዳዩን ለፍርድ ቤት የመለሰለት ሲሆን የውርስ ሪፖርቱ የቀረበለት ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙ አስተያየት ከተቀበለ በኋላ ጉዳዩን መርምሮ በቤቱ ላይ አመልካች የሟች አይከልክሉሽ ደስታ ድርሻን የማግኘት መብት ያላቸው መሆኑን በመገንዘብ ቤቱ በብር አንድ መቶ አስራ አምስት ሺህ ለአሁኑ ኛ ተጠሪ በቅን ልቦና የተሸጠ መሆኑ መረጋገጡን በምክንያትነት ይዞ አመልካች የቤቱን ሽያጭ ዋጋ ግማሽ ድርሻ አላቸው ሲል የውርስ አጣሪውን ሪፖርት በማሻሻል ማፅደቁን ገልጾ ይኹው ማስረጃው ለግራ ቀኙ አንዲሰጣቸው ሲል ወስኗልበዚህ ውሳኔ የአሁኗ አመልካች ቅር በመሠኘት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቢያቀርቡም ተቀባይነት አላገኙምየአሁኑ የሠበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነውየአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም አመልካች በውርስ የሚያገኙን የቤቱን ግማሽ ድርሻ ኛ ተጠሪ ሐሰተኛ የወራሽነት ማስረጃ ይዘው በመንደር ውል ለኛ ተጠሪ መሸጣቸው ተረጋግጦ እያለ የበታች ፍርደ ቤቶች አመልካች ሊያገኙ የሚገባው የቤቱን ሽያጭ ዋጋ ግማሽ ነው በማለት መወሰናቸው ያላግባብ ነው በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም በሰበር ችሎቱ ሊታይ ይገባዋል ተብሎ በመታዘዙ ለተጠሪዎች ጥሪ ተደርጎላቸው ስለቀረቡ ግራ ቀኙ በፅሑፍ እንዲከራከሩ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎት የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳጌፄ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን ለሰበር ችሉቱ ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንጻር በሚከተለው መልኩ መርምሮታልጉዳዩ ለሰበር ሲቀርብ የተያዘው ጭብጥ አመልካች በአከራካሪው ቤት ብቸኛ ወራሽና ባለቤት መሆናቸው በተረጋገጠበት ኛ ተጠሪ ቤቱን ለመሸጥ የሚያስችል ሕጋዊ መብት ያልነበራቸው መሆኑ ባልተካደበትኛ ተጠሪ ሕጋዊ መብት ከሌላቸው ኛ ተጠሪ መግዛታቸው ባላከራከረበት የቅን ልቦና ገዥ ናቸው በማለት የሥር ፍርድ ቤቶች የመወሰናቸው አግባብነት ለመመርመር ሲባል ነውበመሆኑም ከዚሁ ጭብጥ አንጻር ጉዳዩን እንደሚከተለው ተመልክተናል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካች የሟች ወሮ አይከልክሉሽም ደስታ ብቸኛ የመጀመሪያ ደረጃ ወራሽ መሆናቸው መረጋገጡንኛ ተጠሪ የሟች ወራሽ ነኝ በማለት ይዘው የነበሩት ማስረጃ በአመልካች ተቃዋሚነት መሰረዙንአመልካች በውርስ ይገባኛል የሚሉት ቤትን በሟች ወሮ አይከልክሉሽም ደስታ እና በኛ ተጠሪ ወላጅ አናት በአማኋይ ወጊዩርጊስ ስም የተመዘገበ እንደሆነና ቤቱም እህ አሟኋቷይ ከሞቱ በኋላ ኛ ተጠሪና የአመልካች እናት በጋራ በውርስ ሃብትነት ይጠቀሙት እንደበርየአመልካች እናት ከሞቱ በኋላ ኛ ተጠሪ ብቸኛ ወራሽ ነኝ በማለት አሳውጀው የወራሽነት ማስረጃ ይዘው የቤቱን ስመ ሃብት አዙረው የተገኙ መሆኑንይህን ቤት በመንደር ውል ለአሁኑ ኛ አመልካች በብር ኛ ተጠሪ መሸጣቸውን ከውርስ ማጣራት ዛደቱ ጀመረው አምነው የሚከራከሩ ቢሆንም ሰነዱ ግን በውርስ አጣሪውም ሆነ በፍርድ ቤት ያልቀረበ መሆኑን ነው በመሰረቱ አንድ ሰው አንድ ንብረት ለሌላ ሰው በሕጋዊ መንገድ ሊያስተላልፍ የሚችለው በንብረቱ ላይ በሕጉ ጥበቃ የሚደረግለት መብት ሲኖረው ብቻ መሆኑ የሚታወቅ ነውበሌላ አገላለፅ በሕግ ጥብቃ የማይደረግለት ወይም የሌለ መብት ከአንድ ሰው ወደ ሌላ ሰው ሊተላለፍ አይችልምይህ ተቀባይነት ያለው የሕግ መርሕ ነውየሌላ ሰው ንብረት ለመሸጥለማስተላላፍ ወይም በዋስትና ለማስያዝ ወይም የተመደበበትን አገልግሉት ለመለወጥ ሕጋዊ የሆነ ስልጣን ሊኖር ይገባል ወደተያዘው ጉዳይ ስንመጣም ኛ ተጠሪ በአከራካሪው ቤት ግማሽ ድርሻ ላይ በሕጉ አግባብ ጥብቃ የሚደረግላቸው መብት ሳይኖር ቤቱን ለአሁኑ ኛ አመልካች በመንደር ውል አስተላልፌአለሁ በማለት መከራከራቸው በሌላቸው መብት ስለመሆኑ ግልጽ ነውበመሆኑም በፍብሕቁጥር አግባብ ጥበቃ ሊደረግለት የሚገባ አይደለምአንድ ሰው ለሌላ ሰው ማስተላለፍ የሚችለው በህግ ጥበቃ የሚደረግለትንና ያለውን መብት እንጂ የሌለውን መብት ሊሆን አንደማይችል ተቀባይነት ያለው የህግ ጽንሰ ሐሳብ በመሆኑ የአቶ አንዳልካላቸው አካሉና የአቶ ግርማ ወየስ ተግባር የተጠሪን በኢፌዲሪ ህገ መንግስት በአንቀፅ ዐ ድንጋጌዎች ጥበቃ ያገኘውን የንብረት ባለቤትነት መብት ሊጎዳ አይገባም ኛ ተጠሪ የወሮ አይከልክሉሽም ደስታ ወራሽ ነኝ በማለት ማስረጃ ከያዙ በኋላ የቤቱን ስመ ሃብቱን የሚያሳይ ማስረጃ መያዛቸውን ገልጸው የተከራከሩ ሲሆን አመልካችም ቢሆን ይህንነ ሳይክዱ ስመ ፃብቱ የዞረው በሐሰተኛ የወራሽነት ማስረጃ በመሆኑ በሕግ ፊት ውጤት የለውም በማለት ተከራክረዋልበመሰረቱ በፍብሕቁጥር ድንጋጌ መሰረት ደግሞ የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለሃብትነትን በማወቅ በአስተዳደር ክፍል የምስክር ወረቀት ሲሠጥ የምስክር ወረቀቱን ያገኘው ሰው የማይንቀሳቀስውን ንብረት ባለሃብት ሁኖ ሊገመት እንደሚገባ ተመልክቷልይህን ማስረጃ የያዘ ሰው ደግሞ ሃብቱን በሕጉ አግባብ ከሸጠ ተግባሩ ሕገ ወጥ የሚባልበት ምክንያት የለውምአንድ ሰው በሕግ ጥበቃ የተደረገለትን መብት በሕጋዊ መንገዶች ለሌላ ለማስተላለፍ መብት አለውና። በመሆኑም አንድ ሰው በአስተዳደር አካል የተሰጠ ካርታ በመያዙ ብቻ በካርታው የተጠቀሰው የማይንቀሳቀስ ንብረት ሕጋዊ ባለሃብት እንደሆነ ሕጉ ግምት ቢወስድለትም ይህ ግምት ግን ካርታው የተሰጠበትን አግባብ ከደንቡከአሰራሩና ከስልጣኑ ውጪ እንዲሁም በማይረጋ የምስክር ወረቀት መሰረት ማስረጃው ተሰጥቶ ከሆነ ይህንኑ በማናቸውም ማስረጃ በማረጋገጥ የሕጉን ሕሊናዊ ግምት ማፍረስ እንደሚቻል የፍብሕቁጥር ድንጋጌ በግልፅ ያሳያልስለሆነም ኛ ተጠሪ በሐሰተኛ የወራሽነት ማስረጃ ስመ ፃብቱን መያዛቸው የአመልካችን መብት ቀሪ የማያድርገው መሆኑን ከተጠቃሽ ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ የምንገነዘበው ጉዳይ ነው ኛ ተጠሪ ቤቱን የገዙት ሙሉ ባለመብት ካልሆኑ ኛ ተጠሪ በመንደር ውል በመግዛት መሆኑ ከተረጋገጠ ሕጋዊ ባልሆነ ሽያጭ መነሻ ቤቱን አግኝቼአለሁ በማለት የሚያቀርቡት ክርክር የአመልካችን ክርክር ዋጋ የሚያሳጣበት ሕጋዊ ምክንያት የለምኛ ተጠሪ ውሉን በውልና ማስረጃ ያላደረጉ መሆኑ ግልፅ ሲሆን የስር ፍርድ ቤቶች የኛ ተጠሪን ተግባር ሕጋዊ ነው ወደሚለው ድምዳሜ የደረሱት የቅን ልቦና ገዥ ናቸው በሚል ምክንያት ነውይሁን እንጂ በማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ ሕጋዊ መብት የሌለው ሰው በውሉ ለገዥው መድህን ለመሆን ግዴታ ገብቶ ሽያጩን አከናውኖ ሲገኝም ትክክለኛው ባለሃብት ሊጠይቅ የሚችለው ተገቢውን ጥንቃቄ አድርጎ የገዛውን ገዥ ሳይሆን ሻጩን ስለመሆነ ከፍብሕቁጥር እስከ ድረስ ከተመለከቱት ድንጋጌዎች እንዲሁም ከፍብሕቁጥር ድንጋጌ መንፈስ አና ይዘት የምንገነዘበው ነጥብ ቢሆንም አመልካች ይህንኑ ግዴታ በተገቢው መንገድ ተወጥተዋል ለማለት የሚቻል ያለመሆኑን የክርክሩ ሂደት የሚያስገነዝብ ሁኖ ተገኝቷልኛ ተጠሪ በመንደር ውል ቤቱን የገዙ መሆኑ በተረጋገጠበት ሁኔታ ተገቢውን ማጣራት አድርገውና በጥንቃቄ የገዙና ቅን ልቦና ያላቸው ናቸው ተብሎ ሕጋዊ ገዥ ናቸው ሊባሉ የሚችሉበት ሕጋዊ ምክንያት የለምበአጠቃላይ ኛ ተጠሪ አከራካሪውን ቤት የገዙት የፍርድ ውል ለማዋዋል ስልጣን ባለው አካል ፊት ካለመሆኑ በላይ የመንደር ውሉን ሰነድን እንኳን ያላቀረቡት ካርታው በኛ ተጠሪ ስም ተስርቶ ተሰጥቷል በሚል ምክንያት ብቻ የሽያጭ ውሉ ሕጋዊ ነው ሊባል የሚችልበት ሕጋዊ ምክንያት የለምአመልካች በኢፌዲሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ ፎ የተከበረላቸው እና በፍትሓ ብሔር ሕጉ ስለውርስ በሚደነግጉት ድንጋጌዎች ጥበቃ የሚደርግለት የባለዘፃሃብትነት መብታቸው ከሕግ አግባብ ውጪ ስለመደረጉ በተረጋገጠው የሽያጭ ውል ቀሪ የሚሆንበት ምክንያት አለመኖሩን በመገንዘብ የበታች ፍርድ ቤቶች የአከራካሪው ቤት ሕጋዊ ባለሃብት አመልካችና ኛ ተጠሪ ናቸው በማለት በአይነት የውርስ ሃብት ነው በማለት መወሰን ሲገባቸው አመልካች የሽያጩን ገንዘብ እንዲወስዱ ሲሉ የሠጡት ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሁኖ አግኝተናልበዚህም መሰረት ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሚያዚያ ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ታህሳስ ቀን ዓም የፀናው ውሳኔ በፍብሥሥህቁጥር መሰረት ተሻሽሏላል በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ ቀበሌ ቁጥሩ የሆነው መኖሪያ ቤት በኛ ተጠሪና በሟች አይከልክሉሽም ደስታ በውርስ ተይዞ የቆየ በመሆኑና ለኛ ተጠሪም በሕጋዊ ሽያጭ ያልተላለፈ በመሆነ የአመልካች ግማሽ ድርሻ በውርስ ሕጉ በተመለከቱት የክፍፍል ስርዓቶች መሰረት የሚገባቸው ነው ብለናል የኪራይ ገንዘቡን በተመለከተ የስር ፍርድ ቤት የሰጠው ትዕዛዝ ፀንቷል የኛ ተጠሪ የሽያጭ ውል ሕጋዊ አይደለም ብለናልኛ ተጠሪ የሽያጩን ገንዘብ ከኛ ተጠሪ ከመጠየቅ ይህ ውሳኔ አያግዳቸውም ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ መስከረም ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገብረሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች አቶ ሻፊ አብዱራህማን አብዱ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ አንሻ እንድሪስ ቀረቡ አቶ ኢተፋ በቀለ ወሮ ደምሌ ፋጡማ አሊቶ አልቀረቡም ጉዳዩን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የኦሮሚያ ክልል ምዕፅራብ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎትና የሰበር ሰሚ ችሎት የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ያቀረቡትን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ጉዳዩ በመጀመሪያ የታየው በኢሉ ገላን ወረዳ ፍቤት ነው ጉዳዩ የማይንቀሳቀስ ንብረት ለመፋለም የቀረበን ክርክር የሚመለከት ነው የክርክሩ መነሻ አመልካች በሥር ፍርድ ቤት በከሳሽነት ቀርበው በአጃጂ ከተማ ውስጥ ቁጥሩ እና ቁጥሩ የሆነ ቤት አለኝ በእነዚህ ቤቶች ከዚህ በፊት የእህል ንግድ ሳከናውንባቸው ቆይቼ ኪሳራ ስለደረሰብኝ ቤቶቹን ዘግቼ ሥራ ፍለጋ ሌላ ቦታ ሄጄ ቆይቻለሁ በዚህ ወቅት የተዘጉትን ቤቶች ቀበሌው በመክፈት ለሌሎች ሰዎች ሲያከራየው ቆይቷል እኔም ከፄድኩበት ተመልሼ ቤቴ እንዲለቀቅልኝ ስጠይቅ ከተማው አስተዳደር በጽሁፍ ውሳኔ ሰጥቷል የቀበሌው አስተዳደርም ለተከራዮቹተጠሪዎች በጽሁፍ አሳውቋል ተከሳሾችም ቤቱን ለእኔ ኪራይ እየከፈሉ ለመኖር ጠይቀውኝ በወር ብር አምስት ብር አከራይቻቸዋለሁ እኔም የቤቱን ግብር ያለማቋረጥ እየከፈልኩ እገኛለሁ ሆኖም በማላውቀው ሁፄታ ከ ዓም ጀምሮ የቀበሌው አስተዳደር ቤት ኪራይ ከተከራዮች እየተቀበለ በመሆኑና ተከሳሾች ቤቱን እንዲለቁ ፈቃደኛ ባለመሆናቸው ቀበሌው የቤት ኪራይ መቀበሉን እንዲያቆምና ተከሳሾች ቤቱን እንዲያስረክቡኝ ውሳኔ ይሰጥልኝ በማለት ያቀረበው የክስ ማመልከቻ ነው አመልካች በሥር ፍርድ ቤት ተጅ ቀበሌ በአንደኛ ተከሳሽነት ቀርቦ ቤቱ በደርግ ጊዜ የተወረሰ ነው የከሳሽ ንብረት አይደለም በማለት ተከራክሯል ተጠሪዎችምተከሳሾች ቤቱ መንግስት ወርሶን ያከራየንና ለረዥም ጊዜ በእጃችን የቆየ ነው ክሱ በይርጋ ይታገዳል ጉዳዩን ለማየት ፍርድ ቤቱ ሥልጣን የለውም በማለት ተከራክረዋል የሥር ፍቤት የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ከሰማና ከመረመረ በጊላ የአምቦ ከተማ አስተዳደር ክስ የቀረበባቸውን ቁጥራቸው እና የሆኑ ቤቶች ቀበሌው አላግባብ የያዘባቸው መሆኑን በማረጋገጥ ቤቱ እንዲለቀቅ ደብዳቤ ጽፏል የቀበሌው አስተዳደርም ተከራዮቹ ቤቱን ለከሳሽ እንዲለቁ በማለት በደብዳቤ አሳውቋል ከዚህ በኋላ ተከሳሾች ቤቱን ከከሳሽ ፈቃድ ውጭ የሚይዙበት የህግ መሰረት የሌለ በመሆኑ ቤቱን ለቅቀው ለከሳሽ እንዲያስረክቡ በማለት ውሳኔ ሰጥቷል በዚህ ውሳኔ ተጠሪዎች ቅር በመሰኘት ይግባኝ ምዕራብ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርቧል የዞኑ ከፍተኛ ፍቤት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ ከሕግ ውጭ የተወረሱ ቤቶች መዳኘት ሥልጣን ያለው ፍርድ ቤት አይደለም የወረዳው ፍሃቤት ጉዳዩን የማየት የዳኝነት ሥልጣን የለውም በማለት ወስኗል ይህ ውሳኔ በክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሉትና የሰበር ችሉት ጸንቷል አመልካች በ ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ ቤቶቹ ከአዋጅ ውጭ የተወረሱ ቤቶች አይደሉም ቤቶቹን ደርግ ሥልጣን ከያዘ በላ የእህል ንግድ ሳከናውንባቸው የነበሩ የግል ንብረቶች መሆናቸውንና የንግድ ኪሳራ ሲደርስብኝ ዘግቼ ወደሌላ ቦታ በመፄድ ቀበሌው ከፍቶ ሲያከራያቸው የነበሩ መሆናቸውን በአስተዳደሩ ክፍል ተረጋግጧል ይህም በመሆኑ እኔ ያቀረብኩት የመፋለም ክስ በመሆኑ ጉዳዩን የማየት ሥልጣን ያለው ፍርድ ቤት ሆኖ እያለ የዞኑ ከፍተኛ ፍቤት የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚው ችሉትና የሰበር ችሎት ጉዳዩን ለማየት ፍርድ ቤቶች ሥልጣን የላቸውም በማለት የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት አመልክተዋል ተጠሪ በዓም በተዛፈ መልስ ቤቱ በመንግስት የተወረሰ ሥለሆነ አመልካች አላግባብ ተወርሶብኛል የሚል ከሆነ ለፕራይቬታይዜሽን ኤጅነሲ ያቅርቡ በማለት የዞኑ ከፍተኛ ፍቤት የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚው ችሎትና የሰበር ችሎት የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የለበትም በማለት ተከራክረዋል አመልካች በ ዓም በተዛፈ የመልስ መልስ አቅርቧል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን አኛም የኦሮሚያ ክልል የምፅራብ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎትና የሰበር ሰሚ ችሎት ጉዳዩን ለማየት ፍቤቶች ሥልጣን የላቸውም በማለት የሰጡት ውሳኔ ተገቢ መሆን ያለመሆኑን በጭብጥነት በመያዝ ጉዳዩን መርምረናል ከላይ የተያዘውን ጭብጥ ለመወሰን በመጀመሪያ አመልካች ለሥር ፍቤት ያቀረቡትን የዳኝነት ጥያቄ መሰረታዊ ባህሪና ይዘት መመርመር አስፈላጊ ነው አመልካች እንዲለቀቁለት የሚጠይቃቸው ቤቶች በአዋጅ ቁጥር መሰረት በትርፍነት ያልተወረሰና ከአዋጅ ቁጥር በኋላ በእሱ እጅ የነበሩና የእህል ንግድ ሲያከናውንባቸው የነበሩ መሆናቸውን በክሱ የገለጸ መሆኑን ከስር ፍቤት ውሳኔ ተረድተናል በሌላ በኩል አመልካች ቤቶቹ ከአዋጅ ቁጥር ውጭ በባለስልጣን ቃል ትዕዛዝ ወይም በቀላጤ ያልተወረሱ መሆኑና አመልካች በሚነግድበት ወቅት ስለከሰረና ቤቶቹን ዘግቶ አካባቢውን ለቆ ለረዥም ጊዜ በመጥፋቱ የቀበሌው አስተዳደር ቤቶቹን ከፍቶ ማስተዳደርና ለሌሎች ሰዎች ማከራየት የጀመረ መሆኑን በክሳቸው ገልፀዋል ትዘ ይህ አመልካች በዚህ ክርክር ተሳታፊ ያልሆነው ተጅ ቀበሌ ቀበሌ ቤቶቹን የያዘውና ማስተዳደር የጀመረው በአዋጅ ቁጥር ተወርሰው ወይም ከአዋጅ ውጭ በባለስልጣን ቃል ትዕዛዝ ወይም በቀላጤ ሳይሆን የቤቶቹ ባለቤት በመጥፋቱና ቤቶቹ ተዘግተው ረዥም ጊዜ በመቆየታቸው በፍብሔር ሕግ ቁጥር አና ተከታይ ድንጋጌዎች መሰረት የስራ አመራር ተግባር ለመፈፀም በወሰደው እርምጃ ነው የሚል ይዘት ያለው ነው አመልካች በማስረጃነት ያቀረባቸውና አንቦ ከተማ አስተዳደርና ቀበሌው አስተዳደር የጻፏቸው ደብዳቤዎች ይህንን የአመልካችን ክስ ባህሪና ይዘት የሚመለከቱ ናቸው በጥቅሉ ሲታይ አመልካች ክስ ያቀረበው በአዋጅ የተወረሰ ቤት ለማስመለስ ወይም ከአዋጅ ውጭ በባለስልጣን ቃል ትፅዛዝ ወይም በቀላጤ የተወሰደባቸውን ቤት ለማስመለስ አይደለም አመልካች ክስ ያቀረበው በቤቶቹ ላይ ያለውን የባለሃብትነት መብት ለማስከበርና ለመፋለም ነው ይህንን አይቶ የመወሰን ሥልጣን ያላቸው ፍቤቶች እንጅ የፕራይቬታይዜሽን ኤጅንሲ ወይም ሌላ አካል አይደለም የኦሮሚያ ክልል የምፅራብ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሉትና የሰበር ሰሚ ችሎት ጉዳዩን ለማየት ፍቤቶች ሥልጣን የላቸውም በማለት የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት አለበት በማለት ወስነናል ውሳኔ የኦሮሚያ ክልል የምዕራብ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎትና የሰበር ሰሚ ችሎት ጉዳዩን ለማየት ፍቤቶች ሥልጣን የላቸውም በማለት የሰጡት ውሳኔ ተሽራል የምዕራብ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት ተጠሪዎች ያቀረቡትን ይግባኝና አመልካች የሰጠውን መልስ በመመርመር በዋናው ጉዳይ ላይ ውሳኔ እንዲሰጥበት ጉዳዩን በፍስስሕግ ቁጥር መሰረት ጉዳዩን መልሰን ልከንለታል በዚህ ችሎት ያወጡትን ወጭና ኪሳራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ በማለት ወስነናል መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ከውል ውጪ ኃላፊነት የሰመቁጥር መስከረም ቀን ዓም ዳኞችፁ ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሉሣ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች አዋሽ ኢንሹራንስ ኩባንያ የቀረበ የለም ተጠሪዎች ኛ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ኛ የኢትዮጵያ መድን ድርጅት የቀረበ የለም መዝገቡ የተቀጠረው ለምርመራ ሲሆን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ግራ ቀኙ በሥር ፍቤቶች ባደረጉት ክርክር ከተረጋገጡት የፍሬ ነገር ጉዳዮች በመነሳት የአሁን ኛ ተጠሪ በመዳረግ ለቀረበው የጉዳት ካሣ ክስ ኃላፊነት አለበት ወይስ የለበትም። የሚለውን ጭብጥ እንዲወስን ጉዳዩን በፍሥሥህግ ቁጥር መሰረት ለሥር ፍርድ ቤት መልሶታልየሥር ፍርድ ቤት ግራ ቀኙን ምስክሮች ቃል ከሰማ በኃላ በከሳሽአመልካች ላይ ለደረሰው ጉዳት ተከሳሽተጠሪ በከፊል ኃላፊ ነው በማለት ተከሳሽ ለከሻስ ብር አስራ ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ሰላሳ አምስት ብር ካሳ እንዲከፍል ውሳኔ ሰጥቷል ተጠሪ በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ለዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ አቅርቧል የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሥር ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ አጽንቶታል ተጠሪ ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት የሰበር አቤቱታ አቅርቧል የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት የሥር ፍርድ ቤትና የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡትን ውሳኔ በመሻር ተጠሪ በአመልካች ላይ ለደረሰው ጉዳት በኃላፊነት የሚጠየቅበት ምክንያት የለም በማለት ውሳኔ ሰጥቷል አመልካቾች መጋቢት ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ ተጠሪ ባልተፈቀደ የህዝብ ጎዳና አፈር መቆለሉና መንገዱ አፈር ተቆልሎበት ምልክት አለማስቀመጡ ፍሬ ጉዳይ የማጣራትና ማስረጃ የመመዘን ሥልጣን ባላቸው ፍርድ ቤቶች ተረጋግጧል አመልካች ጉዳት የደረሰብን በተጠሪ ጥፋት መሆኑ በማስረጃ ተረጋግጦ እያለ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት አመልካች ለጉዳቱ ኃላፊ አይደለም በማለት መወሰኑ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት አመልክተዋል ተጠሪ ግንቦት ቀን ዓም በተፃፈ መልስ አመልካች በመንገዱ ላይ አፈር የቆለለበት መሆኑን አስቀድሞ ያውቃል ከዚህ በተጨማሪ አመልካች ጉዳት የደረሰበት ከመሥመሩ ውጭ ሲያሽከረክር ነው አመልካች በዚህ ሁኔታ ካሳ ሊከፈለኝ ይገባል በማለት ያቀረበው ክርክር የህግ መሰረት የሌለው ስለሆነ የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት መሰረታዊ የህግ ስህተት የለበትም በማለት ተከራረዋል አመልካች በ ዓም የመልስ መልስ አቅርበዋል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለጸው ሲሆን እኛም የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተጠሪ በአመልካች ላይ ለደረሰው ጉዳት ኃላፊነት የለበትም በማለት የሰጠው ውሳኔ በአግባቡ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ጭብጥ በመያዝ ጉዳዩን መርምረነል ጉዳዩን እንደመረመርነው አመልካች ተጠሪ በፈጸመው ከፊል ጥፋት ምክንያት ጉዳት የደረሰበት መሆኑን የሚያስረዳ ማስረጃ በማቅረብ የማስረዳት ግዴታውን የተወጣ መሆኑን የሥር ፍርድ ቤትም ሆነ በይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት በውሳኔአቸው አረጋግጠዋል የበታች ፍርድ ቤቶች ፍሬ ጉዳይ የማጣራትና ዕውነትን የማፈላለግ ሥልጣናቸውን በመጠቀም በአመልካች ላይ አደጋው የደረሰው ተጠሪ በህዝብ አውራ ጎዳና መንገድ ላይ አፈር በመቆለሉና መንገዱ አፈር የተቆለለበት መሆኑን የሚያሳይ ምልክት ባለማስቀመጡ አመልካች በምሽት መስመሩን ይዞ ሞተር ሳይክል በማሽከርከር ላይ እያለ ከተቆለለው አፈር ላይ በመውጣቱ ጉዳት የደረሰበት መሆኑ ፍሬ ጉዳይ ማጣራትና ማስረጃ መመዘን ሥልጣን ባላቸው ፍርድ ቤቶች ተረጋጣል ይህም አመልካች በተጠሪ ድርጊት የደረሰበትን ጉዳት ልክና የአካባቢ ሁኔታዎችን መሰረት በማረግ ተከሳሹ ተጠሪ ካሳ የመክፈል ኃላፊነት ያለበት መሆኑን በፍታብሔር ሕግ ቁጥር በተደነገገው መሰረት የማስረዳት ኃላፊነቱን የተወጣ መሆኑን ያሳያል ለጉዳቱ አመልካች በከፊል አስተዋጽኦ የበረከተ መሆነ በበታች ፍርድ ቤቶች የተረጋገጠ ቢሆንም ተጠሪ የመንገዱን ቀርጽ አፈር ቆልሎ በመቀየሩና መንገዱ አፈር የተቆለለበት መሆኑን የሚያሳይ ምልክት ባለማድረጉ በፍታብሔር ህግ ቁጥር መሰረት ለአደጋው እና በአደጋው ምክንያት በአመልካች ላይ ለደረሰው ጉዳት በከፊል በኋላፊነት ተጠያቂ መሆኑን የሚያስቀረው አይደለም ስለሆነም የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት ተጠሪ ለጉዳቱ ምንም አይነት ኃላፊነት የለበትም በማለት የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ወስነናል ውሳኔ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት የሰጠው ውሳኔ ተሽሯል የጋሞጎፋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የሳውላ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጡት ውሳኔ ጸንቷል በዚህ ችሎት ያወጡትን ወጭና ኪሳራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ በማለት ወስነናል መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምሰት ዳኞች ፊርማ አለበት ሐአ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ረታ ቶሉሣ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቀረበ የለም ተጠሪ የቀረበ የለም መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቱል ፍርድ ጉዳዩ የንጽህና አቃዎችን ለመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋም አቅርቦት ውልን መሠረት አድርጐ የተካሄደውን ክርክር የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የጀመረው የአሁኑ ተጠሪ ባሁኑ አመልካች ላይ በጋሞ አካባቢ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመሰረቱት ክስ መነሻ ነውየተጠሪ ክስ ይዘትም የአሁኑ አመልካች በ ዓም የበጀት አመት ትምህርታቸውን ለሚከታተሉ መደበኛ ተማሪዎች አገልግሎት የሚውል የንጽህና እቃዎች ግዥ ጨረታ በአዲስ ዘም ኛ አመት ቁጥር ነሐሴ ዓም ታትሞ በወጣው ጨረታ ማስታወቂያ አውጥቶ የአሁኑ ተጠሪ ተወዳድረው የተሻለ ዋጋ አቅራቢ መሆናቸው ተረጋግጦ የአሁነ አመልካችም የተጠሪን አሸናፊነትን በቁጥር አምዩ በቀን ዓም በተጻፈ ደብዳቤ የገለፀላቸው መሆኑን ተጠሪ በአስር ቀናት ውስጥ የመልካም ስራ አፈፃፀም ዋስትና የጠቅላላ ዋጋ ብር ስልሳ ሶስት ሺህ አራት መቶ ስልሳ ምስንት ብር ከሀምሳ ሳንቲም የአሁነ አመለካች በስሙ ባስከፈተው ባንክ ሂሳብ ገቢ እንዲደረግ አና በሚሰጠው ኘርግራም መሠረት የአሁኑ ተጠሪ እቃዎችን እንዲያቀርቡ ውል እንዲፈጽሙ ያዘዛቸው መሆኑን በዚህም መሠረት ተጠሪ የመልካም ሥራ አፈፃፀም ዋስትናዉን ገንዘበ ሕዳር ዐ ቀን ዓም በውል በመፈፀም አስይዘው በውሉ መሠረት ለአሁኑ አመልካች ብር ስድስት መቶ ሰላሳ አራት ሺህ ስድስት መቶ ሰማንያ አምስት ብር የሚያወጣ የንጽህና እቃዎችን አቅርበው አመልካችም ገቢ በማድረግ ዋጋውን የከፈላቸው መሆኑን ከዚህ በተጨማሪ አመልካች ተጠሪን ጠቅላላ የጨረታውን ዋጋ ማለትም የብር ሶስት መቶ ሰላሳ ሶስት ሺህ አንድ መቶ ፃምሳ አምስት ብር እቃ እንዲያስገቡ አዝዚቸው በዚሁ ትእዘዝ መሠረት የአቃ ግዥ መጠየቂያ ቀርቦ በአመልካች መስሪያ ቤት በሚመለከታቸው ኃላፊዎች ተፈርሞና ደብዳቤው ተሰጥቶ የብር ዋጋ ያለው እቃ ተጠሪ ገዝተው ለአመልካች በማቅረብ ንብርቱን ለአመልካች በሞዴል ጣምራ ቁጥር በሆነው ገቢ አድርገው ጥቅም ላይ የዋለ መሆኑን የአመልካች ማስሪያ ቤት የእቃ ግዥ ንብረት አስተዳደር ክፍልም እቃውን ቆጥሮ ከተረከበ በኋላ ለአመልካች መስሪያ ቤት ፋይናንስ መመሪያ አቃውን ስለመረከቡ ማረጋገጫ የሰጠ መሆኑንና በውሉ መሠረት ክፍያ አንዲፈፀምላቸው ጥያቄ ቢያቀርቡም አመልካች ፈቃደኛ ያልሆነ መሆኑን ዘርዝረው አመልካች ብር ከተለያደ ወጪና ኪሣራ እንዲከፍል ይወስንላቸው ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ አመልካች ለክሱ በሰጠው መልስ ሕዳር ዐ ቀን ዓም የተደገው ውል የራሱን ፍጻሜ ያገኘ በመሆኑ ለክሱ መሠረት ሊሆን እንደማይገባ ተጠሪ የማይመጥን እቃ እንዲያስገባ የአመልካች ተቋም የበላይ ኃለፊ በየጽሑፍ ደብዳቤ ያላዘዙ መሆኑንና ተጠሪ ከበታች ሰራተኞች ጋር በመመሳጠር የልታዘዘ ግዢ በሕገ ወጥ መንገድ በመነገድ ወደ ተቋሙ እንዲገባ መደረጉን ያለጨረታ ግዥ እንዲፈፀም የሚደረገውም በፋይናንስ ደንብ ቁጥር አንቀጽ ሀ ላይ አንደሰፈረው የመስሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ በጣም አስቸኳይ በሆነና ቢዘገይ በመስሪያ ቤቱ ላይ ከባድ ችግር የሚፈጥርና የመስሪያ ቤቱ የስራ አፈፃፀም ላይ ጉዳት የሚያስከትል መሆኑን በማመን በጽሑፍ ስረጋገጥ ብቻ እንጂ በሌላ ሰው ትእዛዝ ያጨረታ ግዥ መፈፀም እንደሌለበት መደንገጉን ተቋሙ ለጨረታ ኮሚቴ ማቅረብ ሳያስፈልግ በግዥ ፈፃሚ አካላት የበላይ ኃላፊ ውሳኔ መግባት የሚችለው ለአንድ ጊዜ እስከ ብር ብቻ መሆኑን የፌዴራል መንግስት የግዥ አፈፃፀም መመሪያ እንደሚያዝና የንብረት አስተዳደር የእቃ ግዥ ጥያቄ አቅርቦም በዚሁ ጥያቄ ምላሽ ሲሰጥ ግዥው የመንግስትን ግዥ መመሪያ በመጠበቅ እንዲፈፀም መታዘዙን ሆኖም አግባብነት የሌለውን ጥቅም ለተጠሪ ለማስገኘት አስበውና አቅደው ከመንግስት ግዥ መመሪያ ውጨ አቶ ቶማስ ወልዱ ተጨማሪ ጽሑፍ ያስገባ በመሆኑ ስለእቃው አገባብ በግላቸው ከሚጠየቁ በስተቀር አመልካችን የሚያስጠይቅ ሕጋዊ ውል የሌለ መሆኑን አቃው ያላገባብ የገባ መሆኑን አቶ ቶማስ ወልዱ ተረድተው ለስራ ወጪ እንደሆነ መግለፁንና ይህ ግለሰብ ከአቶ ብዙነህ ደሞዝ ጋር ሁነው ባጠፉት ጥፋት ለተጠሪ ከሚጠየቁ በስተቀር አመልካችን እንደማያስጠይቀው ግለሰቦቹ ወደ ክሱ አንዲገቡ ተደርጐ ክርክሩ እንዲመራና ከሕግ ውጪ ወደ ዩኒቨርሲቲው የገቡት እቃዎችም ብልሽት ቢደርስባቸዉ አመልካች ተጠያቂ ሊሆን ስለማይችል ተጠሪ የመጋዝን ኪራይ ከፍለው እቃዎችን እንዲረከቡ እንዲደረግና እንዲሁም በቀድሞው ውል መሠረት ፈሳሽ ሳሙና ባለአራት ሊትር በጀርካን ሆኖ ዋጋው ብር ሆኖ እያለ ያለአግባብ ወደ ሊትር በመለወጥ የአንድ ሊትር ዋጋ ብር በማስላት ከፍተኛ የመንግስት ገንዘብ ወጪ መሆኑን ተደርሶበት ያለ ሆኖ በድጋሚ በማጭበርበር ጥቅም ለማግኘት ክስ መመስረቱ ተገቢነት የሌለው መሆኑን ዘርዝሮ ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲል ተከራክሯል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክር መርምሮ አመልካችን ለክሱ ኃላፊ በማድረግ ለክሱ ምክንያት የሆነውን ገንዝበ ከዳኘነት ወጪ ከ የጠበቃ አበል ጋር ለተጠሪ እንዲከፍል ወስኗል በዝሀ ውሳኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኙን ለደቡብ ብሄር በሄረሰቦችና ሕዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ችሎት አቅርቦ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በጊላ ጉዳዩ ተመርምሮ በድምጽ ብልጫ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ በመጽናት ይግባኙ ተቀባይነት አላገኘም የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሠረታዊ ይዘትም ከተጠሪ ጋራ በህዳር ዐ ቀን ዓም ተደርጐ ከተፈፀመው ውል ውጪ የካቲት ዐ ቀን ዓም በተጨማሪነት ተደረገ የተባለው ውል ከመንግስት ግዥ መመሪያ ውጪ ተጠሪ ከአመልካች ተቋም የበታች ሰራተኞች ጋር በመመሳጠር ያደረጉትና በሕጉ አግባብ ያልፀደቀ ሆኖ እያለ የበታች ፍርድ ቤቶች በአመልካችና በተጠሪ መካከል ውል አለ በማለት ለክሱ መሠረት የሆነውን ገንዘብ አመልካች ለተጠሪ እንዲከፍል መወሰናቸው የላግባብ ነው በማለት መከራከሩን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም በዚሀ ችሎት ሊታይ የሚገባው መሆኑ ታምኖበት እንዲቀርብ ከተደረገ በኋላ ለተጠሪ ጥሪ ተደርጐላቸው ተጠሪ ቀርበው ግራ ቀኙ በጽሁፍ እንዲከራከሩ የተደረገ ሲሆን የከርክራቸው መሰረታዊ ይዘትም በስር ፍርድ ቤት ካቀረቡት ክርክር ጋር ተመሳሳይነት ያለው መሆኑን ተመልከተናል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ስሆን ይህ ችሎት የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመረውም በስር ፍርድ ቤት አመልካች ወደ ክርክሩ አንዲገቡ የጠየቃቸው ሰራተኞች ወደ ክርክሩ ሳይገቡ ውሳኔ መስጠቱ ስነ ስርዓታዊ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ነጥብ በጭብጥነት ሊታይ የሚገባው ሁኖ ተገኝቷል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካችና ተጠሪ በሕጉ አግበብ ስለመደረጉ ክርክር ያልቀረበበትና ህዳር ዐ ቀን ዓም ያደረጉትን የንጽህና አቃዎች ግዥ ውል ፈፃሚ እንዲያገኝ አድርጉው አሁን እያከራከራቸው ያለው የካቲት ቀን ዓም ተደረገ የተባለው የንጽህና እቃዎች ውል መሆኑን ይህ ውል በቀድሞው ውል ጠቅላላ ብር ስድስት መቶ ሰላሳ አራት ሺህ ስድስት መቶ ሰማንያ አምስት ብር ዋጋ ማለትም የብር ሶስት መቶ ሰላሳ ሶስት ሺህ አንድ መቶ ፃምሳ አምስት ብር እቃ እንዲያስገቡ ተጠሪ በአመልካች ታዝዘው በዚሁ ትእዛዝ መሠረት የእቃ መጠየቂያ ቀርቦ በአመልካች መስሪያ ቤት በሚመለከታቸው ኃላፊዎች ተፈርሞና ደብዳቤው ተሰጥቶ የብር ዋጋ ያለው አቃ ተጠሪ ገዝተው ለአመልካች በማቅረብ ንብረቱን ለአመልባች በሞዴል ጣምራ ቁጥር በሆነው ገቢ አድርገው ጥቅም ላይ የዋለ መሆኑንና የአመልካች መስሪያ ቤት የእቃ ግዥ ንብረት አስተዳደር ክፍልም እቃውን ቆጥሮ ከተረከበ በኋላ ለአመልካች መስሪያ ቤት ፋንናንስ መመሪያ አቃውን ስለመረከቡ ማረጋገጫ የሰጠ መሆኑን ተጠሪ ጠቅሰው የሚከራከሩ ቢሆነም ይህ ሁሉ የሆነው ግን የአመልካች መስሪያ ቤት የበላይ ኃላፊ በመንግስት የግዥ መመሪያ መሰረት ተገቢውን ትአዛዝ አድራጐቱን ፈፀሙ ለተባሉት የበታች ሰራተኞች አስተላልፈው ስለመሆኑ ያለመረጋገጡን ነው የበታች ፍርድ በቶች አመልካችን ለክሱ ተጠያቂ ያደረጉት እነዚህ ፍሬ ነገሮች መኖራቸውን አረጋጋጠው የአመልካች ሠራተኞች ከአመልካች ጋር ባላቸው የሥራ ግንኙነት መሠረት የደረሱበትን ኪሣራ ወይም ጉዳት አመልካች ሊጠይቅ የሚችለው ሠራተኞቹን እንጂ ከተጠሪ ጋር መከራከሪያ ሊያደርገው አይችልም በሚል ምክንያት መሆኑንም ውሳኔው የሚሳይ መሆኑን ተረድተናል በመሠረቱ አንድ ውል የሕግ ጥበቃ የሚያገኘው በሕጉ አግባብ የተቁቋመ መሆኑ ሲረጋገጥ ስለመሆኑ የፍብሕቁጥር ድንጋጌን ከፍብሕቁጥር ለ ድንጋጌ ጋር በጣምራ ስናነብ የምንገነዘበው ጉዳይ ነው ውሉ ሕጉን በሚቃረን መልኩ የተቋቋመ መሆኑ እየተረጋገጠና ውሉን ተዋውሏል የተባለ ተዋዋይ ወገንም ውሉ ሕጋዊ አይደለም በማለት ክርክር እያቀረበ በውሉ እንዲገደድ ማድረግ የመዋዋል ነባነትን መሰረታዊ መርህ የሚጥስና ፍላጐቱንና ፈቃዱን ያልሰጠ ሰው ግዴታውን እንዲወጣ በማድረግ ሌላኛው ተዋዋይ ነኝ የሚል ወገንም ተገቢ ያልሆነ ጥቅም እንዲያገኝ የማድረግ ውጤት የሚስከትል ከመሆኑም በላይ በተለይ እንዲህ አይነቱን ግዴታ እንዲወጣ ጥያቄ የቀረበው በመንግስ መስሪያ ቤት ከሆነ የመንግስት ግዥን ስርአት ለመስያዝ የወጣውን ሕግ ውጤት አልባ የሚያደርግ መሆኑ የሚታመን ነው አንድ የመንግስት ሠራተኛ በሕጉ የተሰጠው ኃላፊነትና ተግባር እያለ ከዚሁ ኃላፊነትና ተግባር አድማስ ውጪ ባደረገው ግንኙነት በተቋሙ ግዴታ የሚያስከትል ተግባር ፈጽሞ ከተገኘም ኃላፊነቱን ሊወስድ የሚገባው አንዲ አይነቱን ተግባር ያከነወነው ሰራተኛ በግሉ ከሚሆን በስተቀር ተቋሙ ሊሆን የሚችልበት አግባብ የለም አንድ የመንግስት መስሪያ ቤተ ለሰራተኛው ተግባር ኃላፊነት ሊህረው የሚችለው በሰራተኛው የተፈፀመው ጥፋት የሥራ ጥፋት ሆኖ ሲገኝ ሲሆን አንድ ጥፋት የስራ ጥፋት ነው ተብሎ የሚወሰደውም ጥፋት አድራጊው በዚህ ጥፋት ላይ የወደቀው በቅን ልቡና በስልጣኑና ለስራው ክፍል መልካም ያደረገ መስሎት የፈፀመው መሆነ ሲረጋገጥ ስለመሆኑና ከዚሀ ውጪ በሆነ በማናቸውም ሌላ ጉዳይ ግን ጥፋቱ እንደግል ጥፋት ሁኖ እንማሚቀጠር የፍብሕቁጥር እና እና ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ ያስረዳሉ ጥፋቱ በቅን ልቦና ያልተፈፀመ መሆኑም በተቃራኒ ማስረጃ ሊረጋገጥ እንደሚችልና ተቃራኒ ማስረጃ ካልቀረበ ግን የራተኛው አሰራር በቅን ልቦና እንደተሰራ በሕጉ ግምት እንደሚወሰድበት የፍብሕቁጥር ድንጋጌ ይዘትና መንፈስ ያሳያል ከላይ የተመለከቱት የሕግ ጉዳዮች በፍርድ ተገቢውን አልባት የሚሰጥባቸው ደግሞ በክርክሩ የግድ ተካፋይ የሆነው ወገኖች በከርክሩ እንዲሳተፉ ተደርጐ ጉዳዩ በተገቢው ማስረጃ በጥንያቄ ሲጣራ ነው በመሠረቱ በአንድ ጉዳይ ላይ ክስ ሲቀርብና የክሱም ምክንያት የብዙ ሰዎችን መብትና ጥቅም የሚነካ ወይም ኃላፊነት ያለበትና ግዴታውን ሊወጣ የሚገባው የትኛው ወገን መለየት የግድ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ከእነሱ አንዱ ወይም ከፊሉ ክስ በቀረበ ጊዜ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ በጉዳዩ ላይ በሚሰጠው ውሳኔ ወይም ፍርድ መብትና ጥቅም የሚነካ ወይም ግዴታው በሕጉ አግባብ አንዲወጣ ሊደረግ የሚችል ሲሆን በክሱ ውስጥ ተካፋይ ያልሆኑ ሰዎች የክርክሩ ተካፋይ እንዲሆኑ ፍርድ ቤቱ ትእዛዝ መስጠት ያለበት ስለመሆኑ የፍብሥሥሕቁ እና ድንጋጌዎች ይዘት ያስገነዝባል በሕጉ አግባብ ተጠያቂ የሚሆን ወገንም የክርክሩ ተሳታፊ እንዲሆን ማድረግ የሚመነጨው ከዚህ አግባብ ስለመሆኑ ተጠቃሽ ድንጋጌዎችን ከፍብሥሥሕቁጥር ጋር ተጣምረው ሲነበቡ የሚያገነዝቡን ጉዳይ ነው እነዚህ ወገኖች ተካፋይ ሳይሆነ የሚሰጠው ውሳኔ ወይም ፍርድ ውጠት የማይኖረው ስለመሆኑም የተጠቃሽ ድንጋጌዎች መንፈስ ያሰረዳል በመሆኑም በክሱ መግባት ያለበት ተከሳሽ የሆነ አንደሆነ ፍርድ ቤቱ የክርክሩ ተካፋይ እንዲሆንና በቀረበው ክስና መልስ መከላከያውን እንዲያቀርብ ሊያዘው የግድ የሚል ስለመሆኑ ሥነ ሥርዓቱ የሳያል በክርክሩ ውስጥ የግድ ተካፋይ መሆን የሚገባቹው ወገኖች ማለት ደግሞ ክስ በቀረበበት ጉዳይ ላይ የሚሰጠው ውሳኔ ጥቅማቸው መብታቸው ወይም ግዴታቸው የሚነካ በክርክሩ ውስጥ ተካፋይ ያልሆኑ ሰዎች ስለመኖቸውም ከፍብሥሥሃሕቁጥር ድንጋጌ ይዘት የምንገነዘበው ጉዳይ ነው ድንጋጌው ክርክሮች ወደፊት እንዳይነሱ በማድረግ የወጪ ጊዜና ጉልበትን ብክነት በመቆጠብ አፋጣኝ ዳኝነት የመስጠትን የስነ ስርዓት ሕጉን መሰረታዊ አላማ ያገናዘበ ነው ተብሎ ይታሳባል ወደተያዙው ጉዳይ ስንመለስም ተጠሪ ውሉ የተገባው በመንግስት ግዥ መመሪያ ቁጥር አንቀጽ ነሀ ድንጋጌ መሠረት በአመልካች መስሪያ ቤት የበላይ ኃላፊ የጽሑፍ ትእዛዝ የተላለፈ ትእዛዝ መኖር ያለመኖሩን በተመለከተ ከአመልካች ሰራተኞች ጋር ተደረገ የሚሉት የቀድሞ ውልን መነሻ በማድረግ ሕጋዊ ስርዓትን የተከተለ ስምምነት አለ የሚሉ ሲሆን በዚህ ረገድ በአመልካች በኩል የቀረበው ክርክር ደግሞ ውሉ ላይ መጻፃፎች እንዲኖሩ ያደረጉት ሰራተኞች ከተጠሪ ጋር ተመሳጥረው ያደረጉት ተግባር እንጂ ሕጋዊ አይደለም በማለት በሕጉ የተዘረጋውን ስርዓት በመጥቀስ ተከራክሯል አመልካች የተቋሙ ሰራተኞች ተግባሩን የፈፀሙት ከተጠሪ ጋር ተመሳጥረው ነው በማለት የሚያቀርበው ክርክር ሰራተኞቹ ወደ ክርክሩ እንዳገቡ ተደርጐ የግራ ቀኙ ማስረጃ ተሰምቶ ጉዳዩ ከፍብሕቁጥር አና ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ አንዲሁም ክርክሩ በተነሳበት ጊዜ ተፈፅሚነት የነበረውን የመንግስት የግዥ መመሪያ ድንጋጌዎች ጋር ተዛመዶ ዳኝነት የማሰጥበት አንጂ አመልካች ከወዱሁ በሰራተኞቹ የግል ጥፋትም ቢሆንም እንኳን ዛፃላፊነቱ የአመልካች ነው በማለት ውሳኔ መስጠቱ ሕጋዊ አካፄዱን በተከተለ የተደረሰ መደምደሚያ አይደለም የአመልካች ሰራተኞች ተግባሩን የፈፀሙት ከቅን ልቦና በመነጨ ሁኔታ ነው። የሚለውን ጭብጥ ይዘን ክርክሩን እንደሚከተለው መርምረናል የሥር ፍርድ ቤቶች ጉዳዩን ተቀብለው አከራክረው ለመወሰን የስረ ነገር የዳኝነት ሥልጣን እንደሌላቸው በመግለጽ የክስ መዝገቦቹን የዘጉት የግራ ቀኙ ተከራካሪዎች የማህበሩ አባል መሆናቸውን ያልተካካዱ ስለሆነ ጉዳዩ በቀጥታ በአርቅ ካልሆነም በሽምግልና ሊታይ ይገባል በሚል ነው የህብረት ሥራ ማህበራት አዋጅ ቁጥር ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ የተመለከቱት ክርክሮች ለሸምግልና ዳኝነት ከመቅረባቸው በፊት ተከራካሪ ወገኖች በሚመርጡት ኛ ወገን በእርቅ መታየት ይችላል በሚል የተደነገገ ሲሆን በዕርቅ ያላለቁ እንደሆነ ደግሞ ለሽምግልና ዳኝነት እንደሚቀርቡ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ከተደነገገው መገንዘብ የሚቻል ነው ይህ ችሎት በሰመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት ማህበሩ የሚጠይቀው ጉድለትን መሰረት ያደረገ ገንዘብ ከሆነ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና መሰረት በዕርቅ ወይም በሽምግልና መታየት አለበት ሊባል የሚችል አለመሆኑን ይልቁንም በአዋጁ አንቀጽ ለሐ እና በደንብ ቁጥር አንቀጽ ሀሐመ መሰረት የማህበሩ የሥራ ሀላፊዎች ያጎደሉትን ገንዘብ እንዲተኩ በቀጥታ ክስ ለፍርድ ቤት ማቅረብ አንደሚቻል በተመሳሳይ ጉዳይ አስገዳጅ የህግ ትርጉም ሰጥቷል በመሆኑም በተጠሪዎች ላይ አመልካች በሁለቱም መዝገቦች ክስ ያቀረበው የከሳሽ ማህበር የሥራ አመራር አካላትየቁጥጥር ከሚቴ እና ዕቃ ግዥ ሆነው በሚሰሩበት ጊዜ በአጃቸው የገባውን የማህበሩን ገንዘብ ለግል ጥቅማቸው በማዋል በማጉደላቸው ገንዘቡን ከነወለዱ እንዲከፍሉ እንዲወሰን በሚል እስከሆነ ድረስም ክስ የቀረበባቸውን ገንዘብ በተመለከተ ክርክር ተደርጎ በማስረጃዎች በሚረጋገጡ ፍሬ ነገሮች መሰረት ውሳኔ የሚሰጥበት ጉዳይ እንጂ አስቀድሞ በእርቅ ካልሆነም በሽምግልና ዳኝነት ከታዬ በላ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት በይግባኝ ሥርዓት ወደ መደበኛ ፍርድ ቤት ሊመጣ የሚገባ ጉዳይ አይደለም በመሆኑ ይህን ችሎት ከዚህ በላይ በተጠቀሰው የሰበር መዝገብ የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ለሐ እና ደንብ ቁጥር አንቀጽ ሀሐመ መሰረት ተፈጻሚነትን በተመለከተ የሰጠውን አስገዳጅ የህግ ትርጉም ባላገናዘበ መልኩ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በሁለቱም መዝገቦች በቀጥታ የቀረቡ ክሶችን አከራክሮ ለመወሰን ሥር ነገር የዳኝነት ሥልጣን የለኝም ሲል የክስ መዝገቦቹን በብይን የዘጋውና የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ይህንኑ ብይን ተገቢ ነው ሲል ያጸናው መሰረታዊ ሆነ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ በማግኘታችን ተከታዩን ውሳኔ ሰጥተናል ውጎኔ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠውን ብይን አንዲሁም በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠውን ብይን በፍሥሥህቁ መሰረት ሽረናል እንዲሁም የፌዴራል ከፍርድ ቤት ጉዳዩን በይግባኝ ከተመለከተ በኋላ በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠውን ትዕዛዝ እና በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠውን ትዕዛዝ በፍሥሥህቁ መሰረት ሽረናል አመልካች በተጠሪዎች ላይ ያቀረቧቸው ክሶች በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሥር የተደነገጉትን ሁኔታዎች የሚመለከቱ አይደለም ስለሆነም ክሶቹ ለመደበኛ ፍርድ ቤት የሚቀርቡ በመሆናቸው የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አከራክሮ ለመወሰን ስረ ነገር ሥልጣን አለው በማለት የተዘጉትን የክስ መዝገቦች በማንቀሳቀስ የግራ ቀኙን ወኖች በማከራከር ማስረጃዎችን በማስማትና በመመዝን በጉዳዩ ላይ የበኩሉን ውሳኔ እንዲሰጥበት ክርክሩን በፍሥሥህቁ መሰረት መልሰን ልከንለታልይጻፍ የዚህን ፍርድ ቤት ወጪና ኪሳራ የግራቀኙ ወገኖች የየራቸውን ይቻሉ ሥሪሃሃ የዚህ ፍርድ ግልባጭ ከሰመቁ ጋር ተያይዞ ይቀመጥ መዝገቡ የተዘጋ ስለሆነ ወደመዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሮብ የሰመቁ ህዳር ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች ዓባይ ኢንሹራንስ አማ ተጠሪዎች አቶ አለማየሁ አሰፋ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ በፌዴራል መንግስት የተመዘገበ የልማት ድርጅት በክልል ወረዳ ፍርድ ቤት በተጀመረ ክስ የጣልቃ ገብ ተከራካሪ ሲሆን ጉዳዩን የወረዳው ፍርድ ቤት ለማየት የሚችል መሆን ያለመሆኑን የሚመለከት ነውክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪ በአቶ ኃይለጊዩርጊስ አበጀ ላይ በውጫሌ ወረዳ ፍርድ ቤት በመሰረቱት ክስ መነሻ ነውአመልካች በስር ፍርድ ቤት ጣልቃ ገብ ሁኖ ተከራክሯልየተጠሪ ክስ ይዘትም ንብረትነቱ የስር ተከሳሽ የአቶ ኃይለጊዩርጊስ አበጀ የሆነ የሰሌዳ ቁጥር ተሸከርካሪ መኪናቸውን ነሐሴ ቀን ዓም በመግጨት ጉዳት አድርሶባቸው ለጥገናው ብር አስራ ሶስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰባት ብር ማውጣታቸውንና በጉዳቱ ምክንያት ደግሞ ብር ገቢ የተቋረጠባቸው መሆኑን በመጥቀስ በድምሩ ብር ቀያ ስምንት ሺኅ ዘጠኝ መቶ ሰባ ብር እንዲከፍሉ ይወሰንላቸው ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነውየአሁኑ አመልካች በስር ፍርድ ቤት በተሰጠው ትዕዛዝ መነሻ ወደ ክርክሩ ጣልቃ ገብቶ እንዲከራከር የተደረገ ሲሆን ለክሱ በሰጠው መልስም ግጭቱን አደረሰ የተባለው የደንበኛው መኪና ለጉዳቱ ኃላፊ ስለመሆኑ በትራፊክ ማስረጃ ያለመረጋገጡንለተቋረጠ ጥቅም ደግሞ ለደንበኛው የሰጠው ሽፋን የሌለና በመድን ውሉ የተገለለ ጉዳይ በመሆኑ ኃላፊነት እንደሌለው ገልጾ ተከራክሯልየስር ፍርድ ቤትም በጉዳዩ ላይ ተገቢ ነው ያለውን ውሳኔ ከሰጠ በላ የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ጉዳዩን ተመለክቶ የሥር ፍርድ ቤትን ውሳኔ በመሻሩና የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ደግሞ የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤትን ውሳኔ በመሻር ኃላፊነቱ ተጣርቶ እንዲወሰን ለወረዳው ፍርድ ቤት ጉዳዩን መልሶለት ጉዳዩ የተመለሰለት የወረዳው ፍርድ ቤትም ጉዳዩን አጣርቶ ኃላፊነቱን የአመልካች ደንበኛ ነው በማለት የደመደመ ሲሆን የካሳ መጠኑን በተመለከተም ብር ፃያ ስድሰት ሺኅ ሁለት መቶ ሰላሳ ብር ከአርባ ሶሰት ሳንቲም መሆኑን ገልጾ ይኹው ገንዘብ ለተጠሪ እንዲከፈልአመልካች የውል ግዴታው ከዚህ በታች ከሆነ ተከሳሽ ይክፈሉ በማለት ወስኗልበዚህ ውሳኔ የአሁኑ አመልካች ቅር በመሰኘት ይግባኙን ለሰሜን ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቢያቀርብም ተቀባይነት አላገኘምየአሁኑ የሠበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንነ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነውየአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም ጉዳዩ በወረዳው ፍርድ ቤት የታዬው ያልስልጣኑ መሆኑንና የተቋረጠ ገቢ አመልካቸ የሚከፍልበት የሕግ አግባብም የሌለ መሆኑን ጠቅሶ መከራከሩን የሚያሳይ ነውየሰበር አቤቱታው ተመርምሮም በዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት እንዲታይ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው ግራ ቀኙ በዕሑፍ እንዲከራከሩ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ችሎቱም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን በሚከተለው መልኩ መርምሮታልእንደመረመራም የዚህን ችሎት ምላሽ የሚያስፈልገው አቢይ ነጥብ ሁኖ የተገኘው ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ ተቀብሎ ውሳኔ የሰጠው የውጫሌ ወረዳ ፍቤት ጉዳዩን የማየት የስረ ነገር ስልጣን ነበረው። ልከበ ተግባራዊ ሊሆንበት የሚችል አይደለም በፍትሐብፄር ጉዳይ ተከራካሪዎቹ ግለሰቦች በመሆናቸው በራሳቸው ችሎትና ያለጠበቃ ተከራክረው በወንጀል የተጠረጠረው ወይም የተከሰሰው ሰው የፍትሐ ብሄር ኃላፊነት የለበትም ተብሉ ሊወሰን የሚችልበት ሁኔታ አለ በወንጀል ጉዳይ በፍትሐ ብፄር የተሰሙትን ምስክሮችና ማሰረጃ በተጠናከረ ሁኔታ በማቅረብ ዕውነቱን እንዲያወጡም ማድረግና የተከሣሹ ማስረጃ ዕምነት የማይጣልበት መሆኑን በማሳየት በወንጀል የተከሰሰው ሰው ወንጀል መፈፀሙን በሌላ ሁኔታ ለማስረዳት ከተቻለ ተከሣሹ በፍትሐ ብሄር ተከስሶ ኃላፊነት የለበትም በመባሉ ብቻ ከወንጀል ክሱ በነጻ እንዲሰናበት የፍታብሄር ሕግ ቁጥር ድንጋጌ ሊተረጎም አይገባውም በያዝነው ጉዳይ አመልካች ላይ በፍትሐ ብፄር ከተረጋገጠው ፍሬ ጉዳይ በተለየ ሁኔታ በወንጀል በቀረበው ማስረጃ ተጠሪ አላረጋገጠም ይህም የተጠሪ መልስ አመልካች ወንጀል የፈፀመ መሆኑን በበቂ ሁኔታ የማስረዳት ግዴታውን ያልተወጣ መሆኑን ያሳያል ስለዚህ አብላጫው ድምጽ አመልካች በነጻ እንዲለቀቅ መወሰኑ ተገቢ ነው ብየ በምክንያቱ ላይ ብቻ ተለይቻለሁ የማይነበብ የአንድ ዳኛ ፊርማ አለበት ትዘ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች ዘካሪያስ ገጻዲቅ አለማየሁ ተጠሪ የፌዴራል ዐቃቤ ሕግ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ አንድ ሰው በአንድ የወንጀል ጉዳይ በድጋሚ ክስ ሊቀርብበት አይገባም ሊባል የሚችልበት ሕጋዊ አግባብ የሚመለከት ነውክርክሩ የተጀመረው በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሲሆን የአሁነ ተጠሪ ባሁኑ አመልካች ላይ የመሰረተው ክስም በሁለት ምድብ የተከፈለ ነውአንደኛው ክስ አመልካች ተገቢ ያልሆነ ብልፅግና ለማግኘት አስቦ በቦሌ ክፍለ ክተማ ቀበሌ ውስጥ የሚገኘውን ንብረትነቱ የኦቶ ታደሰ ሙለታ መኖሪያ ቤት የሆነውን ከተከራየ በኋላ ካርታ ላሳድስላችሁ ብሎ በውክልና ከወሰደ በኋላ ቤቱን ለመሸጥ ሺል በመታወቁ የተሠጠው ውክልና ተነስቶ ክስ ቀርቦበት ይህ ቤት እንዳይሸጥእንዳይለወጥ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አግድ ተሰጥቶ እያለ ግንቦት ቀን ዓም ሐሰተኛ ሰነድ የእግድ ትአዛዝ አዘጋጅቶ እግድ እንዲነሳ ከአደረገ በኋላ የግል ተበዳይ ታደሰ ሙለታ ውክልና የተሰጠው በማስመሰል በሐሰተኛ ውክልና በመገልገል ቤቱን በብር አንድ ሚሊዩን ሰላሳ ሺህ ብር ለወሮ ሰናይት ብርዛኑ ግንቦት ቀን ዓም ሽጦ ለግል ጥቅም በማዋል በ ዓም የወጣውን የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ አንቀጽ ሐ ስር የተመለከተውን በመተላለፍ ከባድ ማታለል ፈፅሟል የሚል ሲሆን ሁለተኛ ክስ ደግሞ በሐሰተኛ ሰነዶች በመገልገል የወንጀል ሕጉን አንቀፅ ድንጋጌን ተላልፏል የሚል ነውየአሁኑ አመልካችም ክሱን ክዶ በመከራከሩ አቃቤ ሕግ አሉኝ ያላቸውን ስድስት የሰው ምስክሮችና የሰነድ ማስረጃዎችን አቅርቦ ክሱን ማስረዳቱን ፍርድ ቤቱ ከተገነዘበ በኋላ የአመልካችን የመከላከል መብት በመጠበቅ የመከላከያ ማስረጃዎችን ሰምቷልከዚኅም በኋላ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን መርምሮ አመልካች በክሱ መሰማት ጊዜ ቀድሞ በጉዳዩ ላይ ተከሰው በነፃ የወጡ መሆኑን የገለጹ መሆኑን የተረዳ መሆኑን ጠቅሶ በዚህ ረገድ የቀረበውን የአመልካችን የመከራከሪያ ነጥብ ቀድሞ አመልካች ተከሰው ነጻ የወጡበት ጉዳይ በኋላ ከቀረበባቸው ክስ ጋር ልዩነት ያለው ነው በማለት በሚል ምክንያት ውድቅ ያደረገው ሲሆን ዋናውን ጉዳይ በተመለከተም አመልካች በመከላከያ ማስረጃዎች የአቀቤን ማስረጃዎችን ያላስተባበለ መሆኑን በመግለጽ የመከላከያ ማስረጃዎችን ውድቅ በማድረግ አመልካችን በአቃቤ ሕግ በኩል ተጠቅሰው በቀረቡት ሁለቱም ድንጋጌዎች ስር ጥፋተኛ አድርጎታልቅጣቱን በተመለከተም የግራ ቀኙን የቅጣት አሰተያየት በመቀበል ከፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የቅጣት አወሳሰን መመሪያ ጋር አገናዘቦ መመልከቱን በመግለፅ ለሁለቱም ክሶች በድምሩ በአስራ ሰባትአመት ፅነ እና በብር አርባ ሺህ የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ወስኗልበዚህ ውሳኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኙን ለፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚው ችሎት ቢያቀርብም ተቀባይነት አላገኘምየአሁኑ የሰበር አቡቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነውየአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም በጉዳዩ ላይ ቀድሞ ክስ ቀርቦበት በነፃ ተለቀው በይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤትም የነፃ መለቀቁ ውሳኔ ጸንቶ እያለ የበታች ፍርድ ቤቶች ይህንኑ አልፈው አመልካችን በድጋሚ ክስ ቀርቦ በመቀበል ተጠያቂ በማድረግ መወሰናቸው በሕገ መንግስቱ አንቀጽ ስር የተመለከተውን የሚጥስ ነው በማለት መከራከሩንና በዚህ ምክንያት የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔ እንዲሻር ዳኝነት መጠየቁን የሚያሳይ ነውአቤቱታው ተመርምሮም አመልካች ቀድሞ በፌዴራል መጀረመያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ክስ ቀርቦበት በነጻ ተሰናብቶ ይኹው ውሳኔ በመቁጥር በይግባኝ ቀርቦ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ጸንቶ ባለበት ሁኔታ ሁኔታ በድጋሚ ክሰ ቀርቦበት በወንጀል ተጠያቂ የመባሉትን አግባብነት ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ተጠሪም ቀርቦ ግራ ቀኙ በፅሑፍ እንዲከራከሩ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎት የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካለቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንጻር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሄደት መገንዘብ የተቻለው ለአሁኑ የሰበር ክርክር መነሻ የሆነው የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔ በአመልካች ላይ የተሰጠው በ ዓም በወጣው የወንጀል ሕግ አንቀፅ ሐ እና ስር የተመለከተውን በመተላለፍ የወንጀል ድርጊቶቹን መፈፃማቸው ተረጋግጧል ተብሎ መሆኑንአመልካች በነፃ ተሰናብቼአለሁ በማለት የሚከራከሩበት ጉዳይ ደግሞ አንቀጽ ስር የተመለከተውን ተላልፈዋል ተብሎ ክስ ቀርቦባቸው የነበረ መሆኑንበሁለቱም ክሶች የቤቱ ባለንብረት የተባሉትና ለክርክሩ ምክንያት የተባለው የቤት ሕጋዊ ባለንበብት የሆኑት ግለሰብ አቶ ታደሰ ሙለታ የተባሉት መሆናቸውንአመልካች በነጻ ወጡ የተባለበት የወንጀል ድርጊት ዝርዝር ይዘቱ ሲታይም አመልካቹ ያግባብ ለመበልፀግ ሳይሆን የንብረቱን ባለቤት በንብረቱ አንዳጠይቀምበት ለማድረግ በማሰብ ታህሳስ ቀን ዓም በቦሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ልዩ ቦታው የቦሌ ክፍለ ከተማ መስተዳደር ግቢ ውስጥ የግብለ ተበዳይ አቶ አጋ ሙሉታ በሰጡት ህጋዊ ውክልና ተጠቅሞ የቤት ቁጥቱ የሆነውን ኦርጂናል የቤት ካርታ ወስዶ ባለመመለሱ የግል ተበዳይ ንብረትነቱ የአቶ ታደሰ ሙሉታ የሆነውን በውክልና የሚያስተዳድሩበትን ኦርጅናል የቤት ካርታና ፕላን ህዳር ቀን ዓም ከወሰደ በኋላ የግል ተበዳይ መልስልኝ ሲሉት ባለመመለሱ በሌላ ሰው ፃዛብት ያላግባብ መገለገል ወንጀል ፈጽሟል የሚል መሆኑንየአሁኑ ክስ ግን በሐሰተኛ ሰነድ የአቶ ታደሰ ሙሉታን ንብረት በመሸጡ ከባድ የማታላል ወንጀል ፈጽሟልበሐሰተኛ ሰነድም ተገልግለጓል የሚል ሁኖ ድርጊቶቹ የተፀሙበት ጊዜና ሁኔታ ቀድሞ ቀርቦ ከነበረው ክስ ጋር የተለያዩ መሆኑን ነው በመሰረቱ በኢፌዲሪብሊክ ሕገ መንግስት የወንጀል መርህ ተደርገው ከተደነገጉት መብቶች አንዱ አንድ ሰው በአንድ የወንጀል ድርጊት ክስ ቀርቦበት የመጨረሻ በሆነ ውሳኔ ጥፋተኛነት ተረግጋግቶ በተቀጣበት ወይም በነፃ በተለቀቀበት ወንጀል እንደገና መከሰሰና መቀጣት የሌለበት መሆኑን የሚደነግግው አንቀጽ ይገኝበታልይህ መርህ በ ዓም በወጣው የኢፌዲሪፐብሊክ የወንጀል ሕግ ውስጥም በአንቀጽ ስር በግልጽ ተመልክቷልበሕገ መንግስቱ አንቀጽ መሰረት የአገሪ የህግ አካል በተደረጉ አለምአቅፍ ስምምነቶች ውስም የሲቭልና የፖለቲካ መብቶች ስምምነት በአንቀጽ ስር ያስቀመጠው ድንጋጌ ይህንኑ ያረጋግጣልበመሆኑም ይህ መብት በሕግ ጥበቃ የተደረገለት መሆኑ ግልጽ ሲሆን መብቱን ተግባራዊ ለማድረግ ደግሞ በሕጉ የተቀመጡት መመዘኛዎች መሟላታቸውን ማረጋገጥ የግድ ይላልአንድ ሰው በድጋሚ ልከሰስ አይገባም ብሎ ለመከራከር በሕጉ ይዘትና መንፈስ መሰረት መሟላት ያለባቸው ሕጋዊ መሰፈርቶች ተከሳሹ በተመሳሳይ የወንጀል ድርጊት አግባብነት ባለው የወንጀል ሕግና የወንጀለኛ መቅጫ ስነ ስርዓት ሕግ መሰረት ተከሶ የነበረ መሆኑና ቀድሞ በተከሰሰበት የወንጀል ድርጊት የመጨረሻ በሆነ ፍርድ ጥፋተኛ ሆኖ የተቀጣ ወይም በነባ የተለቀቀ መሆን በሚገባ መረጋገጥ ስለመሆናቸው ከመርሁ ይዘትና መንፈስ የምንረዳው ጉዳይ ነውየዚህ መርህ ዓይነተኛ አላማም ዜጎች በአንድ የወንጀል ድርጊት በተደጋጋሚ በሚቀርብ ክስ ስጋት ውሰጥ ከመኖር ነጻ እንዲሆኑ ማድረግ ነው ተብሎ ይታሰባልበሌላ በኩል መርሁ ተግባራዊ ሲደረግ በሕጉ የተቀመጡት መመዘኛዎችን በጥንቃቂ በማየት የተከሳሹን መብት ተገቢ በሆነ ሁኔታ ለማስከበር ከማስቻሉም በላይ አጥፊዎች ከወንጀል ድርጊት ነጻ እንዳይወጡና ተገቢውን ቅጣት እንዲያገኙ ማድረግና የወንጀል ሕጉን ዓላም በሚያሳካ መልኩ ተግባራዊ መደረግ ያለበት መሆኑ የሚታመን ነው ስለሆነም ከላይ የተመለከቱትን ሕጋዊ መመዘኛዎችንና ዓላማዎችን መሰረት በማድረግ ጉዳዩን መመልከቱና ዳኝነት መስጠቱ ተገቢነት ይኖረዋል የአመልካችን ጉዳይ ከዚህ አንፃር ስንመለከተው በቀድሞው ክስ የመጨረሻ ፍርድ ተሰጥትቶ አመልካች በነፃ የተሰናበቱ መሆኑን የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መቁጥ ና የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የመቁጥር የሚያረጋግጡት ሀቅ ሲሆን በአነዚህ መዛግብት የታዬው ጉዳይ አመልካች የወንጀል ሕጉን አንቀጽ ስር የተመለከተውን በመተላለፍ በሌላ ሰው ሃብት ያላግባብ መገልገል ወንጀል ፈፅመዋል ተብለው የተከሰሱትና በኋላም ፍርድ ቤቶቹ በማስረጃ አልተረጋገጠም በማለት ተጠሪን ነፃ ያደረጉበት ምክንያት አመልካች የወሰዳቸው የቤት ካርታዎች በሽያጭና በብድር ውል መያዣነት መሆኑን ተረጋግጧል በሚል ነውይህም የሆነው በክሱ ላይ የተጠቀሳን የባለቤትነት ደብተር ካርታና ፕላን እንዲያወጡ እንዲረከቡ ውክልና ሰጪው ለአመልካች ውክልና መስጠታች በመረጋገጡየቤቱ ባለቤት ከባለቤታቸው ጋር በመሆኑን ቤቱን ለአመልካች በመሸጣቸውና በአሁኑ አመልካችና በአቶ ታደሰ ሙለታ የገንዘብ ብድር ውል ተደርጎና በፍርድ ቤት አመልካቸ አቶ ታደሰ ሙለታን በመክሰስ በመቁጥር የካቲት ቀን ዓም ለአሁኑ አመልካች የተፈረደላቸወ መሆኑን በሰነድ ማስረጃዎች ተረጋግጧል በማለት ፍርድ ቤቶቹ ድምዳሜ ላይ በመድረሳቸው ምክንያት ነውባሁኑ ጉዳይ አመልካች የተከሰሱት የግል ተበዳይ ቤት እንዳይሸጥእንዳይለወጥ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍድ ቤት በመቁጥር እግድ ተሰጥቶ እያለ ግንቦት ቀን ዓም በሐሰተኛ ሰነድ የእግድ ትዕዛዝ በማዘጋጀት እግዱ እንዲነሳ ከአደረገ በኋላ የግል ተበዳይ የአቶ ታደሰ ሙለታ ወክልና የተሰጠው በማስመሰል በሐሰተኛ ውክልና በመገልገል ቤቱን ግንቦት ቀን ዓም ሸጠዋል በሜል ነውስለሆነም አመልካች ቀድመው በግል ተበዳይ ላይ የፍትሓ ብሔር ክስ አቅርበው የነበሩ መሆኑ ቢረጋገጥም በፍርድ ቤት የተሰጠውን አግድ ግን ለውጠዋልእግድ የተነሳ መሆኑን የሚሳይ ማስረጃም ሐሰተኛ ነው በማለት አቃቤ ክስ መመሰረቱን በግልጽ የምንረዳው ጉዳይ ነውአመልካች ከግል ተበዳይ ወሰዱ የተባሉትና ስለመኖሩ በመቁጥር በቀረበው የወንጀል ክስ ተረጋግጧል የተባለው የውክልና ሰነድም በጥር ወር ዓም ውስጥ መሻሩ አሁን እያከራከረ ባለው የወንጀል ጉዳይ በፍሬ ነገር ደረጃ የተረጋገጠ ሲሆን አመልካች በወንጀል ሕጉ አንቀጽ ስር የተመለከተውን ድንጋጌ ተላልፈዋል ተብሎ በአቃቤ ሕግ በስር ፍርድ ቤት ክስ የቀረበባቸውም የካቲት ቀን ዓም ስለመሆኑ በፌመደፍርድ ቤት መቁጥር ጋር ተያይዞ ካለው የክስ ማመልከቻ ተመልክተናልእግዲህ የግል ተበዳይ ቤት የተሸጠው በሐሰተኛ የፍርድ ቤት እግድ ማንሻ ትዕዛዝና የውክልና ስልጣን ስለመሆኑ በሰው ምስክርነትም ሆነ በፎረንሲክ ምርምራ ውጤት ማስረጃዎች በፍሬ ነገር ደረጃ ተረጋግጧል በቀደመው ክስ አመልካች የግል ተበዳይን በቤቱ እንዳይገለገል አድርጓል የተባለው የቤቱን ካርታ ሊመለስ አልቻለም ተብሎ ሲሆን በሁለተኛው ክስ ግን ሐሰተኛ ሰነዶችን በማዘጋጀት የግል ተበዳይን ቤት ሽጧል በሚል ነው በግንቦት ዐ ቀን ዓም ወይም በፊት አመልካች የግል ተበዳይን ቤት በሕጋዊ መንገድ የገዙት ስለመሆኑም አልተረጋገምበመሆኑም አመልካች አሁን የቀረበበት ክስ ዝርዝር ይዘቱየድርጊቱ አፈጻጸም እና ጥሰት ተደርጎበታል የተባለው የግል ተበዳይ የመብት አድማስ ቀድሞ ክስ ከቀረበበት ጉዳይ ዝርዝር ይዘት ጋር የማይገናኝ ሁኖ አግኝተናልበዚህም ምክንያት በአንደ ጉዳይ በድጋሚ በወንጀል የተከሰሱ መሆናቸውን ገልጸው ያቀረቡት ቅሬታ ተቀባይነት የሚሰጠው ሁና አላገኘንም የወንጀል ድርጊቶችን አፈጻጸም በተመለከተ አመልካች ግልጽ የሆነ የሰበር ቅሬታ ያላቀረበቡት ቢሆንም ፍሬ ነገሩን የማጣራትና ማስረጃን የመመዘን ስልጣን ያላቸው ፍርደ ቤቶች በሚገባ ያረጋገጡት ጉዳይ በመሆኑና ለዚህ ችሎት በኢፌዲሪፐብሊክ ህገ መንግስት አንቀጽ ሀ እና አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ከተሰጠው ስልጣን አንፃር ሲታይም የተለዬ ድምዳሜ የሚያዝበት ሁኖ አልተገኘምአመልካች ከመንግስት መስሪያ ቤቶች ያልወጡትን ሰነዶችን ከመንግስት መስሪያ ቤቶች እንደወጡ በማስመሰልበሐሰተኛ መንገድ በማዘጋጀት የግል ተበዳይን ቤት የሸጡ መሆናቸው በአንቀፅ ሐ ስር የተመለከተውን መተላለፋቸውን የሚያሳይ ሲሆን ይህንኑ ቤቱን ለመሸጥ አድራጎት ጥቅም የዋሉት ሐሰተኛ ሰነድ መሆኑ ደግሞ ይኹው አድራጎት በተገቢው ድንጋጌ በተደራቢነት የሚያስጠይቃቸው መሆኑን ከወንጀል ሕጉ አንቀጽ ድንጋጌ ይዘትና መንፈስ የምንገነዘበው ጉዳይ ነውስለሆነም አመልካች በአንቀጽ ሐ እና ድንጋጌዎች ስር ጥፋተኛ መባላቸው ከወንጀል ሕጉ አንቀጽ እና ከወንጀለኛ መቅጫ ስነ ስርዓት ሕግ ቁጥር ድንጋጌ ይዘትና መንፈስ አንጻር ሲታይ ተገቢ ሁኖ አግኝተነዋልቅጣቱን በተመለከተም አመልካች ጥፋተኛ የተባሉባቸው ድንጋጌዎች ከሚያስቀጡት የቅጣት መጠንና ከቅጣት አጣጣል መርሆዎች እንዲሁም ከፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የቅጣት አወሳሰን መመሪያ አንጻር ሲታይ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ለማለት የሚቻል ሁኖ አልተገኘምሲጠቃለልም በጉዳዩ ላይ በተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ለማለት ስላልተቻለ ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሕዳር ታህሳስ ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁጥር መስከረም ቀን ዓም የጸናው የጥፋተኛነት እና የቅጣት ውሳኔ በወመሕሥሥቁጥር ሐ መሰረት ሙሉ በሙሉ ፀንቷልለማረሚያ ቤቱ ይፃፍ አመልካች በአንድ የወንጀል ድርጊት ድጋሚ አልተከሰሱም ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት እብ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች እነ ሰይፉ ደስታ ቀረቡ ተጠሪ የኦሮሚያ ክልል ዐቃቤ ህግ አልቀረበም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሎት የሠጠው የቅጣትና የቅጣት አፈፃፀም ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ስላመለከቱ ነው ጉዳዩ በከባድ ቸልተኝነት የሰው መግደል ወንጀል የሚመለከት ነው ጉዳዩ በመጀመሪያ የታየው በፊንፊኔ ዙሪያ ዞን ከፍተኛ ፍቤት ነው የዞኑ ከፍተኛ ፍቤት ተጠሪ ከሳሽ አመልካች ተከሳሽ በመሆኑ ተከራክረዋል የክርክሩ መነሻ ተጠሪ አመልካች በኢፌዲሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ የተመለከተውን በመተላለፍ የሰሌዳ ቁጥሩ በማሽከርከር ላይ እያለ ተገቢውን ጥንቃቄ ባለማድረግ ጥር ቀን ዓም ከቀኑ ስምንት ሰዓት ተኩል ሲሆን ጫናጮ ከተማ ቀበሌ ፌኔት ግዛው የተባለች ልጅ በመግጨት በከባድ ቸልተኝነት የሰው መግደል ወንጀል ፈፅሟል አመልካች አደጋው ተከስቷል ከአቅሜ በላይ በሆነ ሁኔታ ህፃኗን ገጭቻለሁ በማለት ተከራክራል ተጠሪ የሰው ምስክሮችና የትራፊክ ፕላን መግለጫ በማስረጃነት አቅርቧል ተጠሪ መከላከያ ምስክሮች አቅርቦ አሰምቷል ፍቤቱም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ከመረመረ በኋላ አመልካች በወንጀል ሕግ አንቀጽ የተመለከተውን በመተላለፍ በከባድ ቸልተኝነት የሰው መግደል ወንጀል የፈፀመ ነው በማለት ውሳ ሰጥቷል የቅጣት ውሳኔውን በተመለከተ አመልካች በህፃኗ ወላጆች ብር ሰላሳ አምስት ሺ ብር ካሳ የከፈለ መሆኑን የዘወትር ፀባዩ መልካም የነበረ መሆኑንና በዐቃቤ ህግ በኩል የቀረበ የቅጣት ማክበጃ ምክንያት የሌለ መሆኑን በመዘርዝር አመለካች በአንድ ዓመት ከስድስት ወር ቀላል እስራትና በብር አንድ ሺ አምስት መቶ ብር እንዲቀጣ ውሳኔ ሰጥቷል አመልካች የዞኑ ከፍተኛ ፍቤት በሰጠው ፍርድ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርቧል ይግባኝ ሰሚው ችሉት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ የስር ፍቤት የሰጠውን የጥፋተኝነት ውሳኔ አጽንቶታል ይግባኝ ሰሚው ፍቤት የቅጣት ውሳኔውን በማሻሻል አመልካች በስምንት ወር እስራትና በብር ሰባት መቶ ብር እንዲቀጣ ወስኗል እንዲሁም ይግባኝ ሰሚው ችሎት የቅጣት ውሳኔው ሳይፈፀም አመልካች ለሁለት ዓመት የፈተና ጊዜ መስጠት ተገቢ ሆኖ ያገኘው መሆኑን በመግለፅ የቅጣት ውሳኔው ለሁለት ዓመት ተገድቦ እንዲቆይ ውሳኔ ሰጥቷል ተጠሪ ይህ ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት አለበት በማለት የሰበር አቤቱታ ለክልሉ ጠቅላይ ፍቤት የሰበር ችት አቅርቧል የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት የሰበር ችሎት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የእስራትና የገንዘብ ቅጣቱን የወሰነው የፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ያወጣውን የቅጣት መመሪያ ቁጥር ሳይከተል ነው በማለት ይግባኝ ሰሚው ችሎት የሰጠውን የቅጣት ውሳኔ በመሻር የዞኑ ከፍተኛ ፍቤት የሰጠውን የቅጣት ውኔሳ አፅንቶታል የአስራት ቅጣት አፈፃፀሙንም በተመለከተ ክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የእስራት ቅጣቱ አፈፃፀም ለሁለት ዓመት የሙከራ ጊዜ ታግዶ እንዲቆይ የሰጠውን ትዕዛዝ በመሻር አመልካች የተወሰነበትን የአንድ ዓመት ከስድስት ወር የእስራት ቅጣት ይፈፅም በማለት ትዕዛዝ ሰጥቷል አመልካች የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሎት ይግባኝ ሰሚው ችሉት የሰጠውን የቅጣት ውሳጌ የሻረው ያለበቂ ምክንያትና ሕጋዊ መሰረት ነው ተጠሪ የቅጣት ውሳጌው አፈፃፀም መገደብ የለበትም በማለት የሰበር አቤቱታ ያቀረበው ቅጣቱ የእስራት ቅጣትና መቀጮ በጣምራ የያዘ መሆኑን ገልፆ ነው የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት የሰበር ችሎት ቅጣቱ በሁለት ዓመት የሙከራ ጊዜ ያመይገደብበትን ምክንያት በውሳኔው ሳገልፅና ሳይዘረዝር ይግባኝ ሰሚው ችሎት የቅጣት ውሳኔው እንዲገደብ የሠጠውን ውሳኔ መሻሩ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት ታህሳስ ቀን ዓም የተፃፈ የሰበር አቤቱታ አቅርቧል ተጠሪ ጥር ቀን ዓም በተፃፈ መልስ ይግባኝ ሰሚው ችሎት የሰጠው የቅጣት ውሳኔ የወንጀል ህጉንና የቅጣት አወሳሰን መመሪያውን መሰረት ያደረገ አይደለም ስለዚህ የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት የሰበር ችሎት ይግባኝ ሰሚው ችሉት የሰጠውን የቅጣት ውሳኔ በመሻር የዞኑ ከፍተኛ ፍቤት የሰጠውን የቅጣት ውሳኔ ማፅናቱ ተገቢ ነው አመልካች ምንም አይነት ሙያዊ ጥንቃቄ ባለማድረጉና በፍጥነት በማሽከርከር ህፃኗን ገጭቶ የሞት አደጋ አድርሷል ይህ የአመልካች አድርጎት የቅጣት ውሳኔውን ለመገደብ የሚያስችል ባለመሆኑ ይግባኝ ሰሚው ችሎት የቅጣት ውሳኔው እንዲገደብ የሰጠውን ውሳኔ የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት የሰበር እሎት መሻሩ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የለበትም በማለት ተከራክሯል አመልካች ጥር ቀን ዓም የተፃፈ የመልስ መልስ አቅርቧል ከስር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር ያደረጉት የፅሁፍ ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም የክልሉ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሎት ይግባኝ ሰሚ ችሎቱ የአስራት ቅጣት አፈፃፀሙ በሁለት ዓመት የሙከራ ጊዜ ተገድቦ እንዲቆይ የሰጠውን ውሳኔ መሻሩ ሕጋዊ ነው ወይስ አይደለም። የሚለው ነጥብ በጭብጥነት ሊመረመር የሚገባው ሁኖ አግኝቶታል ተጠሪ በአመልካች ላይ የመሰረተው ክስ ብዛቱ አምስት ሲሆን ጥፋተኛ የተባሉት ግን በሁለት ክሶች ብቻ ሁኖ በእነዚህ ክሶችም አመልካች የግል ተበዳዮች የገንዘብ ችግር ያጋጠማቸው መሆኑን በማወቅና በተለያዩ ዘዴዎች የግል ተበዳዮችን በማግኘት በተለያዩ ጊዜያአትለተለያዩ ግለሰቦች የተለያየ መጠን ያለውን የገንዘብ ብድር ሰጥተው ከህግ ከተደነገገው ውጪ የወለድ ተመን ሲያስከፍሉ ቆይተዋልበዚህ አድራጎታቸውም የአራጣ ወንጀል ድርጊት ፈፅመዋል በሚል ነውአመልካች የወንጀል ድርጊቶችን ክዶ የተከራከረ ሲሆን አቃቤ ሕግ በኩሉ አሉኝ ያላቸውን የሰውና የሰነድ ማሰረጃዎችን አቅርቦ ከአሰማ በኋላ የቀረቡት ማሰረጃዎች የወንጀል ድርጊቱ ስለመፈጸሙ በወመሥሥሕቁጥር በተመለከተው ድንጋጌ መሰረት በበቂ ሁኔታ መመስከሩን ፍርድ ቤቱ በመገንዘብ አመልካች የአመልካችን የመከላከል መብት ያከበረላቸው ሲሆን አመልካች የመከላከያ ማስረጃዎቹን አቅርበዋልበዚህ ችሎቱ እንዲታይ በጭብጥነት ለተያዘው የሁለተኛ ክስ አመልካች የወንጀል ድርጊቱን ለመከላከል ያቀረቡት በፍርድ ቤት የተሰጠውን የፍትሀ ብሔር ክስ ውሳኔዎችን ሲሆን ፍርድ ቤቱም እነፒህን የአመልካችን የመከላከያ ማሰረጃዎች ይዘት በመመዘን የአቃቤ ሕግ ማሰረጃዎችን የማስተባበል ብቃት የሌላቸው መሆኑን ያሳያሉ ያላቸውን ምክንያቶችን ዘርዝሮ ውድቅ አድርጓቸዋልበዚህ ረገድ አመልካች አጥብቀው የሚከራከሩትም በክሱ ለተጠቀሱት ግለሰብ መያዣ ይሆነው ዘንድ ቼኩ ተፅፎ የተሰጠው ለአመልካች ልጅ እንጂ ለአመልካች አይደለምየፍትዛ ብፄር ክሱ የሚያሳየውም አመልካችን ሳይሆን የአመልካችን ልጅ ነው በሚል ነውይሁን አንጂ ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤት የአመልካች ልጅ የተሰጣቸው ቼክ መነሻው ለግል ተበዳዩ አመልካች የሰጡት ብድር መሆኑንና ቀጥተኛ ግንኙነት ያለው መሆኑን አመልካች ብድሩን ለግል ተበዳይ ማበደራቸውንየብድሩ ወርፃዊ የወለድ መጠንም ሕጋዊ ያለመሆኑን ከማረጋገጡም በተጨማሪ የአመልካች ልጅ በወንጀሉ አፈጻጸም ተሳታፊ ነበሩ ከሚያስኝ በስተቀር አመልካችን ከወንጀል ተጠያቂነት የማያድናቸው መሆኑን በፍርዱ ሐተታ ላይ በገለፀው ምክንያት መገንዘብ የምንችለው ጉዳይ ነውይህ የስር ፍርድ ቤት የፍሬ ነገር እና የማስረጃ ምዘና ድምዳሜ ፍሬ ነገሩን የማጣራትና ማስረጃን የመመዘን ስልጣን ባለው የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎትም ሙሉ በሙሉ ተቀባይነት አግኝቷልጉዳዩ ለዚህ ችሎት ሲቀርብ የተያዘው ጭብጥ አመልካች ጥፋተኛ ተብሎ ከተቀመጡባቸው ድርጊቶች ሁለተኛው ክስ በልጃቸው ስም በመያዣነት በተሠጠው ቼክ እና የልጁ ተወካይ በመሆን የተበዳይን ቤት ማሸጡ ሆኖ ባለበት የስር ፍርድ ቤቶች በአራጣ ማበደር ወንጀል ጥፋተኛ ማለታቸው ተገቢ መሆን ያመሆኑን ለመመርመር ሲባል ነውይሁን እንጂ ከላይ እንደተገለጸው የቼኩ መነሻው የአመልካች ብድር መሆኑና ወለዱም ሕጋዊ ያልነበረ መሆኑ በአቃቤ ሕግ ማስረጃ ስለመረጋገጡ ፍሬ ነገሩን የማጣራትና ማስረጃን የመመዘን ስልጣን ያላቸው ፍርድ ቤቶች ያረጋገጡት ጉዳይ በመሆኑ አመልካችን ከወንጀል ተጠያቂነት ነፃ ለማድረግ የሚያስችል የህግ መሰረት የለምይልቁንም አመልካች በድርጊቱ በነባራቸው ተሳትፎ መጠን በወንጀል የሚጠየቁ መሆኑን ከክርክሩ ሂደት የምንገነዘበው ነጥብ ነውበመሆኑም አመልካች ድርጊቶችን ስለመፈፀማቸው አቃቤ ሕግ በማሰረጃቹ አላስረዳምበመከላከያ ማስረጃዎችም ተደግፌአለሁ በማለት አመልካች የሚያቀርቡት የሰበር ቅሬታ የፍሬ ነገር እና የማስረጃ ምዘና ጉዳይ ሁኖ ስለአገኘነው ይህ ችሎት በኢፌዲሪፐብሊክ ሕግ መንግስት አንቀፅ ሀ እና አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ከተሰጠው ስልጣን አንጻር የምንመለከታቸው ሁኖ ስላለአገኘን አልፈናል በፍሬ ነገር ደረጃ የተረጋገጡትን ነጥቦች ይዘን ወደ ሕጉ ጥያቄ ስንመጣ አመልካች ከሕግ ከተደነገገው ውጪ በወር በማስከፈል ለግል ተበዳዮች ገንዘብ ማበደራቸው የተረጋገጠ በመሆኑ ከአበደሩት ገንዘብ እጥፍ የሆነ ገንዘብም ከግል ተበዳዮቹ የሰበሰቡና ንብረታቸውም እንዲሸጥ ያደረጉ በመሆኑ አድራጎታቸው የአራጣ ወንጀል የሚያቋቋም ሁኖ አግኝተናልቅጣትን በተመለከተ የቀረበ ቅሬታ ባለመኖሩ የምንመረምረው ሁኖ አልተገኘምሲጠቃለልም የበታች ፍርድ ቤቶች በአመልካች ላይ የሰጡት የጥፋተኝነት ውሳኔ ሲታይ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ነው ለማለት ስላልተቻለ ተከታዩን ወስነናል እብ ውሣኔ በምፅራብ ጎጃም ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር መጋቢት ቀን ዓም ተሰጥቶ በአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሉት በመቁጥር ሚያዚያ ቀን ዓም በክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር ሚያዚያ ቀን ዓም የጸናው የጥፋተኝነት ውሳኔ በወመሥሥሕቁጥር ሐ መሰረት ሙሉ በሙሉ ፀንቷል አመልካች በሁለት የአራጣ የወንጀል ድርጊቶች ጥፋተኛ ተብለው በሶስት አመት ፅነ እስራትና በብር አራት ሺህየገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ተብሎ በተሰጠው የበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ ላይ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የለም ብለናል በበታች ፍርድ ቤቶች የተሰጠ የቅጣት ውሳኔ የፀና መሆኑን አውቆ ተከታትሎ እንዲያስፈፅም ለማረሚያ ቤቱ ይጻፍ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል ያሜፀጎሀገያ ደላሳምዕሦፖ ዳኞም ፊረማ ፅያ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ረታ ቶሉሣ አዳነ ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካቾች ዶር ታጀዲን ያህያ አቶ መሐመድ ጀማል ቀርቧል ተጠሪ የአማራ ክልል ዐሕግ አቶ አዱኛ ማራዊ ቀርቧል መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ በሌላ ሰው ጥቅም የስራ አመራር ላይ የተፈፀመ ወንጀልን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪ በአመልካቾች ላይ በአብክመንግስት ደሴ ከተማ ወረዳ ፍቤት ባቀረበው የወንጀል ክስ መነሻነት ነው የክሱ ይዘትም አመልካቾች የወንጀል ህግ አንቀጽ ሀ ዐ በመተላለፍ በደሴ ከተማ ቀበሌ ዐ ማዕከል መርከዘል ብርፃን የሚባል ለሙስሊሙ ማህበረሰብ በበጐ አድራጉጐትነት ወይም በወቅፋ የተሰጠ ለትርፍ ያልተቋቋመ ህጋዊ ሰውነት ያለውን ድርጅት ኛ አመልካች ከሟች ወላጅ አባቱ በተሰጠው የኑዛዜ ውክልና መሰረት የድርጅቱን ስራ ሊመራ ሲገባ ድርጅቱ ከተቋቋመ ዓላማ ውጪ በስሙ የንግድ ፈቃድ በማውጣት ወደ አትራፊ ንግድ ድርጅት ቀይሯልኛ አመልካችም ድርጅቱን ወደ ግል ድርጅት እንዲዞር በማሰብ አዲስ የሚቋቋም ተቋም በማስመሰል በሚያዝያ ወር ዓም ንግድ ፈቃድ በማውጣት የድርጅቱን ገቢና ዛብት ለግል ጥቅማቸው በማዋል በሌላ ሰው የንብረት ጥቅም ስራ አመራር ላይ ጉዳት ማድረስ ወንጀል ፈጽመዋል በሚል ክስ የቀረበባቸው ሲሆን አመልካቾችም እንዲቀርቡ ከተደረገ በኋላ ወንጀሉን አለመፈፀማቸው ክደው የእምነት ክህደት ቃላቸውን በመስጠታቸው ዐህግ እንደ ክሱ የሚያስረዱለትን የሰው እና የሰነድ ማስረጃዎችን አቅርቦ ከተሰሙና ከተመረመሩ በኋላ አመልካቾች ወንጀሉን መፈፀማቸው ተረጋግጦባቸዋል በማለት እንዲከላከሉ ትዕዛዝ ተሰጥቷል አመልካቾችም በትዕዛዙ መሰረት ወንጀሉን ለመከላከል የተለያዩ የሰነድ ማስረጃዎችን ያቀረቡ ቢሆንም በዐህግ በኩል የቀረቡትን ማስረጃዎች ማስተባበል አልቻሉም በሚል የጥፋተኝነት ውሣኔ ከተሰጠባቸው በላ ኛ አመልካች በ ወር እና ኛ አመልካች ደግሞ በ ወር አስራት እንዲቀጡ ከተወሰነ በኋላ በወህጉ አንቀጽ መሰረት ቅጣቱ በ ዓመት የፈተና ጊዜ በመስጠት እንዲገደብላቸው ተደርጓል በኛ አመልካች የተሰጠው የድርጅቱ ንገድ ፈቃድም ከንግድ መዝገብ ተሰርዞ ድርጅቱ በቀድሞ ሁኔታ እንዲተዳደር በማለት ተጨማሪ ትዕዛዝ ተሰጥቷል አመልካቾችም በተሰጠው ውሣኔ ባለመስማማት የይግባኝ አቤቱታቸውን ለዞኑ ከፍፍቤትና ክልሉ ሰበር ችሎት ያቀረቡ ቢሆንም ሁለቱም ፍቤቶች ተመሣሣይነት ባለው መልኩ የስር ፍቤቱን ውሣኔ በማጽናት ወስኗል ሚያዝያ ዐ ቀን ዐዐዓም በተጻፈ ማመልከቻ አመልካቾች ያቀረቡት የሰበር አቤቱታ ይህንኑን ውሣኔ በመቃወም ሲሆን ይዘቱም ባጭሩ የቀረበብን ክስ በወህጉ ቁ ሥ መሰረት በይርጋ ቀሪ ሆኖ እያለ ጥፋተኛ ተብለን መቀጣታችን መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት መሆኑን ጉዳዩ ቀደም ሲል በሸሪዓ ፍቤቶች ቀርቦ ውሣኔ ያገኘ መሆኑ እየታወቀ እንደገና በወንጀል ቀርቦና ታይቶ ጥፋተኛ መባላችን ስህተት መሆኑን ድርጅቱም በጐ አድራጐት ድርጅት ነው መባሉ ስህተት መሆኑን የድርጅቱ ንግድ ፈቃድ በእኔ ኛ አመልካች ቢወጣም የድርጅቱ ካርታና ኘላን በድርጅቱ ስም ያለ መሆኑንና የድርጅቱ ንግድ ፈቃድም በኛ አመልካች አንዲወጣ የተደረገው አቅም ካላቸው ተማሪዎች መጠነኛ ክፍያዎችን በመቀበል ለተለያዩ ወጪዎችና ለአስተማሪዎች ደመወዝ እንዲውል መደረጉ ድርጅቱን ከተረጅነትና በዘላቂነት ከችግሩ ለማውጣት በማሰብ እንጂ የግል ጥቅምን ለማሟላት አይደለም ይልቁንም ኛ አመልካች ከግል ወደ ዐዐ ብር በላይ ለድርጅቱ እርዳታ ማድረጌ ጥፋተኛ የተባልኩበትን ወንጀል ለመፈፀም ሀሳብ የሌለኝ መሆኑ አየታወቀ ጥፋተኛ ሆነን መቀጣታችንና የድርጅቱ ንግድ ፈቃድም ተሰርዞ በቀድሞ ሁኔታ እንዲተዳደር በሚል የተሰጠው ውሣኔ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ያለበት በመሆኑ ተሽሮ እንዲወሰንላቸው በመከራከር ጠይቀዋል አቤቱታውም ተመርምሮ ለሰበር ችሎቱ ያስቀርባል በመባሉ ተጠሪ እንዲቀርብ ተደርጎ የበኩሉን መልስ ሰጥቶበታል አመልካቾችም የመመልሳቸውን ሰጥተውበታል የጉዳዩ አመጣጥም አጠር አጠር ባለ መልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር የሰበር አቤቱታ ከቀረበባቸው ውሣኔዎችና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በውሣኔዎቹ ላይ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የተፈፀመባቸው መሆን አለመሆኑን በሚከተለው መልኩ መርምረናል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ እንደተቻለው ለክርክሩ መነሻ የሆነውና በደሴ ከተማ ቀበሌ ዐ መርከዘል ብርፃን ተብሎ የሚጠራው ትቤት በመጀመሪያ በበጎ አድራጊዎች ሲቋቋም ለትርፍና የገንዘብ ጥቅም ለማግኘት የተቋቋመ ሣይሆን በበጎ አድራጎት ማህበር ዓይነት ወላጅ አልባ የሆኑ ህጻናትን በነጻ ማሰተማር አረብኛ ቋንቋንና ቅዱስ ቁራንን ማስተማርና እንዲሁም መስጊዶችን ለመስራት የተቋቋመ ስለመሆኑ በእነዚህ በጎ አድራጉ በሆኑ ሰዎች በተሰበሰበ ንብረት አማካኝነት ትቤቱ የመምስረቻ ጽሑፍ ተቀረፆለት በዓም የተቋቋመ መሆኑና ከተቋቋመም በኋላ ለተወሰኑት ዓመታት ስራውን ያለምንም ክፍያ በነጻ ሲያከናውን የቆየ ስለመሆኑ በፍሬ ነገር ደረጃ በስር ፍቤቶች የተረጋገጠ ነገር ነው ይሁን እንጂ በኋላ ላይ ኛ አመልካች ድርጅቱን እንዲመራ ከሟች አባቱ በኑዛዜ በተሰጠው ኃላፊነትና ኛ አመልካችም ከኛ አመልካች ባገኘው ውክልና መነሻነት የትቤቱን ስራ በመምራት ላይ እያሉ በዓም የድርጅቱን ንግድ ፈቃድ በኛ አመልካች አንዲወጣ በማድረግ በፊት ከተቋቋመለት ዓላማ ወጪ ወደ ንግድ ድርጅትነት ቀይረው እስከ አሁን በዚሁ አኳን እየሰሩ ይገኛሉ ትቤቱ በፊት ያለ ክፍያ በነጻ ሲያከናውን የነበረው ስራ ቀርቶ አሁን ከሚያስተምራቸው ተማሪዎች ገንዘብ እየሰበሰቡ መሆናቸውን አመልካቾችም አይክዱም የተከሰሱበት ድርጊትም ይፄው ነው ይህ ድርጊት ደግሞ እስከ አሁንም ሣይቋረጥ የቀጠለ በመሆኑ በወህጉ አንቀጽ ስር እንደተመለከተው በይርጋ ቀሪ ሊሆን የሚችልበት አግባብ የለም ስለሆነም የይርጋ ክርክርን በሚመለከት የቀረበው የሰበር አቤቱታ በዚህ ምክንያት ተቀባይነት አይኖረውም ጉዳዩ ከዚህ ቀደም በሸሪዓ ፍቤቶች ታይቶ የመጨረሻ ውሣኔ አግኝቶ አያለ በድጋሜ በወንጀል ተከሰን ጥፋተኛ መባላችን አግባብ አይደለም በሚል የቀረበው ክርክርም ቢሆን በፍታብሔር ኃላፊነት ተከሰው በጉዳዩ ላይ ስልጣን ባለው አካል ውሣኔ መስጠቱ በወንጀል ህጉ በኩል ያለውን ኃላፊነት ሊያስቀር የሚችል ባለመሆኑ በዚህ ረገድ የቀረበው አቤቱታ ከወህጉ አንቀጽ አና እንዲሁም በወመህሥሥቁ ዐለ አኳያ ሲታይ ተቀባይነት ያለው ሆኖ አላገኘንም የተከሰሱበት ድርጊትም በህግ ወይም በውል አማካኝነት የተሰጣቸውን ኃላፊነት ያለአግባብ በመገልገል በሌላ ሰው ጥቅም ላይ ጉዳት በሚያደረስ አኳኋን በጎ አድራጎት የነበረን ድርጅት ወደ ንግድ ድርጅትነት ቀይራል በሚል ሲሆን ይህ ድርጊትም ስለመፈፀሙ በፍሬ ነገር ደረጃ በስር ፍቤቶች የተረጋገጠ ጉዳይ ነው ስልጣን ባላቸው ፍቤቶች መፈፀሙ የተረጋገጠው ድርጊትም አመልካቾች የተከሰሱበትን የወንጀል ህጉን ድንጋጌ አንቀጽ ዐ ስር የተመለከተውን ወንጀል የሚያቋቁም ነው በመሆኑም አቤቱታ የቀረበባቸው ውሣኔዎች ላይ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት የተፈፀመባቸው ሆኖ ስላላገኘን ተከታዩን ውሣኔ ሰጥተናል ውሣ ሬኔ በዚህ ጉዳይ በደሴ ከተማ ወረዳ ፍቤት ደቡብ ወሎ መስተደደር ዞን ከፍፍቤትና እንዳሁም በክልሉ ሰበር ችሎት የተሰጡት ውሣኔዎች በወመሀስስቁለ መሰረት ፀንቷል የአመልካቾች የሰበር አቤቱታ ተቀባይነት የለውም ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ማጥ የሰመቁ መስከረም ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አመልካች የፌዴራል የሥነምግባርና ፀረሙስና ኮሚሽን ዐህግ ዋልታንጉስ ፍቅሬ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ሰለሞን ዩሐንስ ከጠበቃ ተስፋዬ አባተ ጋር ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ በዚህ መዝገብ የቀረበው የወንጀል ጉዳይን የሚመለከት ነውለዚህ የሰበር አቤቱታ መነሻ የሆነውም የፌዴራል ሥነ ምግባርና ፀረሙስና ኮሚሽን ዓቃቤ ሕግ ተጠሪን ጨምሮ በአምስት ሰዎች ላይ በ ዓም በወጣወ የኢፌዲሪፐብሊክ የወንጀል ሕግ አንቀፅ ሀ እና ሀለ ስር የተመለከተውን በመተላለፍ በስልጣን ያላግባብ መገልገል የሙስና ወንጀል ፈፅመዋል በማለት በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ክስ አቅርቦ ተጠሪው ጥፋተኛ ተብለው በሶስት አመት ከስድስት ወር ዕፅኑነ እስራት እና በብር ሁለት ሺህ እንዲቀጡ በተሰጠው ውሳኔ የአሁኑ ተጠሪ ቅር በመሰኝት ይግባኛቸውን ለፈዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርበው ችሎቱ ግራ ቀኙን ከአከራከረ በኋላ ተጠሪን በወንጀል ተጠያቂ መደረጉን ተቀብሎ አድራጎታቸው የሚወድቀው ግን የስራ ግዴታን መጣስ በሚያስጠይቀው የወንጀል ሕጉ አንቀጽ ድንጋጌ ነው በማለት ቅጣቱን በተመለከተ ደግሞ ከቅጣት አወሰሳን መመሪያው በመውጣት በአራት ወር ቀላል እስራት እና በብር እንዲቀጡ አሻሻሎ በመወሰኑ ነው አመልካች በተጠሪው ላይ ያቀረበው ክስ ዝርዝር ይዘት ተጠሪው የወህቁ ሀ እና ሀለ በመተላለፍ በትራንስፖርት ኮንስትራክሽን ዲዛይን አክሲዩን ማህበር ምህንድሰና መምሪያ ኃላፊ ሆነው ሲሰሩ የተሰጣቸውን የስልጣን ችሎታ ከመጠን በላይ አሳልፈው በመገልገል ሕገ ወጥ ጥቅምን ለሳባ ኢንጂነሪንግ ለማስገኘትና በመንግስትና ሕዝብ ጥቅም ላይም ጉዳት ለማድረስ በማሰብ የትራንስፖርት እና ኮንስትራስክሽን ዲዛይን አክሲዩን ማህበር ለጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር በ እኤአ በአወጣው የጨረታ ማስታወቂያ መሰረት አዲስ ሪግ ግዥ ተፈጽሞ አቃው በውለታውና በእስፔስፊኬሽነ መሰረት በትክክል ሳይቀርብ በኢንስፔክሽን ኮሚቴው በቀረበው ሪፖርት ላይ የሪጉ አካል ስለሆነው የውዛ ፓምፕ የተገለጸው በስፔሲፊኬሽንና ሰርቴፊኬት ኦፍ ኦርጂን መሰረት እንዳልሆነ እና አሮጌ መሆኑ ተገልጾላቸው እያለ አዲስ መሆኑ ተረጋግጧል በማለት ርክክቡ እንዲፈፀም ሰኔ ቀን ዓም ለጂኦ ቴክኒካል ምህንድስና ዋና ክፍል በጽሑፍ ትዕዛዝ በመስጠት እንዲሁም ከሣባ ኢንጂነሪግ ጋር ሚያዚያ ቀን ዓም በተደረገው ውይይት ተገዛ የተባለው ሪግ የውፃ ፓምፕ አሮጌ እና የማያገለግል መሆኑን በውይይት ጊዜ ተገልጾ እያለ የመስሪያ ቤቱን ጥቅም በሚጎዳ አኳቷን ስለውሃው ፓምፕ የተገለፀውን ጉዳይ ወደ ጎን በመተው በሌሎች አነስተኛ ጉዳዮች ላይ ብቻ ስምምነት በመፈሙና አክሴፕታንስ ሰርተፊኬት አንዲፃፍ በማድረጋቸውና ከሌሎች ተከሳሾች ጋር ሁነው በሙሉ ፍላጎታቸውና አውቃታቸው በብር ከፍተኛ ወጪ የተገዛው ንብረት ለመንግስት ያላግባብ ገቢ እንዲሆን በማድረግ ጉዳት አድርሰዋል የሚል ነው ተጠሪ የቀረበባቸውን የወንጀል ክስ ክደው ተከራክረዋል በመሆኑም ዓቃቤ ሕግ ክሱን ያስረዱልኛል ያላቸውን የሰውና የተለያዩ የሰነድ ማስረጃዎች አቅርቧል ፍቤቱም ዓቃቤ ሕግ እአንደክስ አቀራረቡ አስረድቷል በማለት ተጠሪ እንዲከላከሉ ብይን በመሰጠቱ ተጠሪ የመከላከያ ማስረጃቸውን አቅርበዋልከዚህ በኋላ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን መርምሮ የተጠሪን መከላከያ ማስረጃዎችን የአቃቤ ሕግ ማስረጃዎችን የሚያስተባብሉ አይደሉም በሚል ምክንያት ውድቅ አድርጎ ተጠሪን በቀረበባቸው የወንጀል ክስ ጥፋተኛ ናቸው በማለት በሶስት አመት ከስድስት ወር ፅኑ እስራት እና በብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ ወስኗል በዚህ ውሳኔ ላይ ተጠሪ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍቤት ይግባኝ አቅርበው ፍቤቱ በተጠሪ ላይ የተሰጠውን የጥፋተኛነት ውሳኔ ድንጋጌውን በመቀየር ያፀናው ሲሆን ቅጣትን በተመለከተ ግን ከቅጣት አወሳሰን መመሪያ መውጣት ተገቢ መሆኑን ያሳያሉ ያላቸውን ምክንያቶችን ጠቅሶ ከቅጣት አወሳሰን መመሪያ በመውጣት በአራት ወር ቀላል እስራትና በብር ተጠሪው እንዲቀጡ ሲል ወስኗልየአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበው በዚህ ውሳኔ ላይ ነው ይህ ችሎት በአመልካች የቀረበውን የሰበር አቤቱታ መነሻ በማድረግ ግራ ቀኙን በጽሑፍ እንዲከራከሩ አድርጓል የጉዳዩ አመጣጥ ባጭሩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎት ክሱን መጀመሪያ በቀረበበት ፍቤትና ጉዳዩን በይግባኝ በተመለከተው ፍቤት የተሰጡ ውሣኔዎች አግባብነት ካላቸው ሕጐች ጋር በማገናዘብ በሚከለተው መልኩ መርምሮታል የአመልካች የሰበር አቤቱታ ዋና ቅሬታ የተጠሪ አድራጎት በወንጀል ሕጉ አንቀጽ ሀአና በአንቀጽ ሀለ ስር የሚሸፈን ነውይህ ቢታለፍ እንኳን አድራጎቱ በወንጀል ሕጉ አንቀፅ ስር የሚወድቅ እንጂ እንደይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ድምዳሜ በወንጀል ሕጉ አንቀጽ ስር የሚሸፈን አይደለምከተጠሪ ጋር የተከሰሱት ግለሰቦችም በይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ጥፋተኛ የተባሉትና የተቀጡት በወንጀል ሕጉ አንቀጽ ስር ነውተጠሪ በውሉ አግባብ ያልቀረበ መሆኑን በኢንሲፔክሽን ኮሚቴ ተረጋግጦና ይህንኑ እያወቁ በጻፉት የአክሴፕታንስ ሰርቲፊኬት በመንስግስት ላይ ጉዳት መደረሱ ተረጋግጦ እያለ አድራጎታቸው የሙያ ግዴታ በመጣስ የሚሸፈን ነው ተብሎ መወሰኑ ያላግባብ ነውእንዲሁም ተጠሪው ለግዥው ስፔሲፊኬሽን ሲሰራ ያልነበሩ መሆኑ ተጠያቂ የሆኑት ከግዥው በላ ለነበረው ሂደት በመሆኑና ከሌሎች የማኔጅመንት አባለት ጋር ሁነው የግዥ ሽያጭ ውሉ እንዲፈርስ ማድረጋቸውም የተጠሪ ጥረት ምን እንደሆነ በማስረጃ ባልተረጋገጠበት እና ወንጀሉ ውጤቱን ከአገኘ በኋላ በሌላ ሰው በተፈፀመ የፍትዛ ብሄር ክስና ክርክር መነሻ ሁኖ በመሆኑ አንቀፁን ለመለወጥ የማያስችሉ ምክንያቶች ናቸውተጠሪው የአደገኛነት ባህርይ ያላቸው ናቸው የሚል ነውተጠሪ በበኩላቸው የአመልካች የሰበር ቅሬታ ነጥቦች ተቀባይነት የሌላቸው መሆኑንና ጥፋተኛ የተባሉትም የወንጀል መስራት ሀሳብ ስለመኖሩ ባልተረጋገጠበት ሁኔታ መሆኑን ዘርዝረው መልሳቸውን ሰጥተዋል ጉዳዩን የተመለከትነውም ከዚሁ ከቀረበው አቤቱታ አንፃር ነው ይህ ችሎት በዋናነት መሠረታዊ የሕግ ሥህተት ተፈፅሟል ሲባል ብቻ ውሣኔዎችን የሚመለከት በመሆኑ የሥር ፍቤቶች ለውሣኔዎቻቸው መሠረት ያደረጉዋቸውን ፍሬ ነገሮች ትክክለኛነት ወደማጣራት ወይም ግራ ቀኙ ያቀረቡዋቸውን ማስረጃሻዎች ወደ መመዘን አልፄደምይልቁንም እነዚህን በሥር ፍቤት የተረጋገጡ ፍሬ ነገሮች እንዳሉ በመውሰድ የተረጋገጠው ፍሬነገር በተጠሪ የቀረበውን ክሱ የሚያቋቁም መሆን አለመሆን የሚመለከተውን የሕግ ነጥብ ተመልክቷል ከሥር ፍቤት መዝገብ መረዳት እንደቻልነው ተጠሪ የትራንስፖርትና የኮንስትራክሽን ዲዛይን አክሲዩን ማህበር የምህንድስና ኃላፊ ሁነው ሲሰሩ አከራካሪውን ሪግ ከውሉ ውጪ የቀረበ ስለመሆኑ በሚመለከተው ኮሚቴ ተረጋግጦ እያለና ተገቢ ያልሆነ ቃል ጉባኤ ከሌሎች የማኔጅመንት ኮሚቴ አባለት ጋር ሁነው ይዘው የርክክብ ደብዳቤ በመጻፍ ለአቅራቢው ክፍያው እንዲፈፀም አድርገው የወንጀል ሕግ አንቀፅ ሀለ በሚፃረር ሁኔታ በመንግስት ጥቅም ላይ ጉዳት አድርሰዋል የሚል ነው በፍርዱ ሂደት ክሱ የቀረበለት ፍርድ ቤት ሪጉ በውሉ በተመለከተው ስፔሲፊኬሽን መሰረት ያልመቅረቡንና ተጠሪም ሆነ ሌሎች አብሯቸው የተከሰሱት የድርጅቱ ኃላፊዎች እውቀት የነበራቸው መሆኑ በማስረጃ ማረጋገጡን የገለፀ ሲሆን በዚህ ረገድ ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤትም የተለየ ድምዳሜ የሌለው መሆኑን ከውሳኔው ግልባጭ ተገንዝበናልየርክክብ ደብዳቤ ሊፃፍ የቻለው መሰረታዊ ምክንያትም ይሄው በማሽኑ ላይ ያለው ችግር ታውቆ አቅራቢው ድርጅት ችግሩን እንዲያስተካክል የድርጅቱ ተወካይ ባለበት ውይይት ተደርጎ በአስራ አምስት ወራት ውስጥ ችግሩን እንደሚያስተካከል ስምምነት ላይ ከተደረሰ በኋላ ስለመሆኑም በፍሬ ነገር ደረጃ ተረጋግጧልዳይህ ችሎትም ይህ የተጠሪ አድራጎት በይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት በተጠቀሰው ድንጋጌ መስፈርት ጋር በማያያዝ ትክክል መሆን አለመሆኑን ተመልክቷል ከላይ እንደተገለፀው ተጠሪ አቃው እንደውሉ የሚቆፍር መሆኑ ተፈትሾ እና ተረጋገጦ ርክክብ ይፈፀም የሚል ሀሳብ በማኔጅመንቱ ስብሰባ ሲያቀርቡ የሳባ ኢንጀነሪግ ተወካይ አቅራቢው ድርጅት የማስሞከር ግዴታ እንዴለለበት በመግለፃቸው በዋስትናው ጊዜ አስራ አምስት ወራት ውስጥ ጉድለት ካለ አስተካክላለሁ በማለታቸው የእቃው ርክክብ እንዲፈፀምና የአክሴፕታንስ ሰርቲፊኬት ለመስጠት ስምምነት ተደርሶ ተጠሪውም ስምምነቱ ላይ መድረሳቸውተጠሪ ከሚመሩት የዲዛይን መመሪያ በ ዓም በተፃፈ የውስጥ ማስታወሻ ማሽኑ አዲስነቱ ተረጋግጧልገቢ ይሁን ተብሎ በመፃፉ የመልካም አፈጻጻም ዋስትና ገንዘብ ዞዘቨዐከበልበር ከ ለአቅራቢው ድርጅት ከተለቀቀለት በኋላ ሪጉ ሲፈተሸ በውሉ የተገለጸውን የ ሜትር ጥልቀት እንደማይቆፍር በፍሬ ነገረ ደረጃ መረጋገጡን ነው እነዚህ ፍሬ ነገሮች በግልጽ የሚያሳዩት ተጠሪ የሪጉን አዲስነት ከማረጋገጥ ጀምሮ የአስራ አምስት ወራት የዋስትና ጊዜ ውስጥ ጉድለቱ እንዲስተካከል የአቅራቢው ድርጅት ተወካይ ያቀረበው ሃሳብ ተጠሪው ጭምር ተሳታፊ በሆኑበት ኮሚቴ ተቀባይነት አግኝቶ የመልካም ስራ አፈጻጸም ዋስትና ገንዘብ ለአቅራቢው እንዲለቀቅ የሚያደርግ ተግባር አስከተፈፀመባቸው ሂደቶች ውስጥ በቀጥታ ተሳታፊ መሆኑን የሚያሳዩ ናቸውአነዚህ ፍሬ ነገሮች ተጠሪው የመወሰን ስልጠን የነበራቸው መሆኑን የሚያሳዩ ናቸውየወንጀል ሕጉ አንቀፅ ድንጋጌ ተፈጻሚነት የሚኖረው የመወሰን ሥልጣን የሌላቸውና የሙያ ግልጋሎት የመስጠት ኃላፊነት ባለቸው ሰዎች ነውእነዚህ ሰዎች በአንቀጽ አግባብ የሚጠየቁት ግልፅ በሆነ ሁኔታ አንድን ሰው ለመጥቀም ወይም ራሳቸውን ለመጥቀም በማሰብና ኃላፊዎቻቸውን ለማሣሣት የፈፀሙት ጉልህ ተግባር መኖሩ ሲረጋግጥ ነውይህ እስካልተረጋገጠ ድረስ በሥልጣን አላግባብ የመገልገል ወንጀል ፈፅመዋል ተብለው ሊጠየቁ አይገባም ስለሆነም በአንቀጽ ድንጋጌ ይዘትና መንፈስ መሰረት ተጠሪው የሙያ ተግባሩንና ሥራው በአግባቡና በጥንቃቄ ባለመፈፀሙ ምክንያት በመንግስት ላይ ጉዳት አድርሰዋል ሊባሉ የሚችሉበት አግባብ የለምየፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤተ ይግባኝ ሰሚ ችሎት በዚህ ረገድ የደረሰበት ድምዳሜ ተገቢነት ያለው ሁኖ አላገኘነውም የተጠሪ አድራጎት የሚሸፈንበት ድንጋጌ ስንመለከትም አመልካች በአንቀጽ ስር ሊሆን በማለት ያቀረበው ክርክር ተቀባይነት የሚያገኘው ሁኖ አልተገኘምምክንያቱም ከተጠሪ ጋር የተከሰሱት ግለሰቦች በፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁጥር እና በሆኑት ታይቶ አድራጎታቸው በወንጀል ሕጉ አንቀጽ ሀ እና ሀለ ድንጋጌዎች ስር ጥፋተኛ የተባሉ በመሆኑና ውሳኔዎቹ ላይ አመልካች ቅር በመሰኘት ለሰበር ሰሚ ችሎት አቤቱታ ቢያቀርብም መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የለበትም ተብሎ በመቁጥር እና በሆኑ መዛግብት የመጨረሻ ፍርድ ያገኙ በመሆኑ ከወንጀል ሕጉ አንቀጽ አንዲሁም ከኢፌዲሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀጽ ድንጋጌዎች አኳያ በሕግ ፊት እኩል ሁኖ የመታየት መብት አንፃርም ሆነ የወንጀል አድራጎቱን የበለጠ የሚሸፈነው ድንጋጌ አንቀጽ ሳይሆን ሀለ ሁኖ ተገኝቷልና በወንጀል ሕጉ አንቀፅ ሥር ወንጀል የሚያቋቁሙት ድንጋጌዎች የሚገኙት በንኡስ አንቀፅ ሀ ለ እና ሐ ነው ማንኛውም በዚህ አንቀፅ ሥር የተከሰሰ ሰው በዚህ አንቀፅ ሥር ከተመለከቱት ውስጥ የትኛውን ወንጀል እንደፈፀመ በግልፅ በሚያመለክት ሁኔታ ክስ ሊቀርብበትና ሊከላከል ይገባልተጠሪ የዲዛይን መምሪያ ኃላፊ ሁነው የሪጉን አዲስነት ተረጋግጧል በማለት ማስረጃ እንዲቀርብ ማድረጋቸውም ሆነ የዋስትናውን ጊዜ በተመለከተ በአቅራቢው ድርጅት ግዴታ ላይ ውሳኔ ሲሰጥ ተሳትፈው ከውሉ ውጪ በሆነ ሁኔታ ስምምነት ላይ መደረሳቸው ሲታይ የመንግስት ሥራን በማይመች አኳኋን መምራታቸውን የሚያሳይ ነው ከላይ ከተገለጹትና በስር ፍርድ ቤቶች ከተረጋገጡት ፍሬ ነገሮች አንፃር ለጉዳዩ አግባብነት ያለውና ሊጠቀስ ይገባ የነበረው አንቀፅ ሐ መሆኑን ተገንዝበናል በዚህ አንቀፅ መሠረት የወንጀል ተጠያቂነት የሚከተለው ደግሞ ማንኛውም የመንግስት ሰራተኛ የማይገባ ጥቅም ለማግኘት ወይም ለማስገኘት በማሰብሥልጣኑን ወይም ኃላፊነቱን ተጠቅሞ በጠቅላላው በሥራው ሥልጣን መሠረት በአደራ የተሰጠውን ወይም ሊጠብቀውና ሊከላከለው የሚገባውን የሕዝብ ወይም የመንግስት ጥቅም የሚጉዳ ተግባር በማናቸው ዘዴ የፈፀመ አንደሆነ ነው የወንጀል ሕጉ አንቀጽ አንድን ሰው ጥፋተኛ የሚያደርገው በሕጉ የተቀመጡት መስፈርቶች ተሟልተው ሲገኙ ነውክሱ ላይ እንደተገለፀው አንዱ መሟላት ያለበት መስፈርት በዚሁ አንቀፅ የተከሰሰው ሰው የማይገባ ጥቅም ለራሱ ወይም ለሌላ ለሦስተኛ ወገን ለማስገኘት መንቀሳቀሱ ነው አሁን በያዝነው ጉዳይ ተጠሪ ሪጉ አዲስ ነው በማለት ርክክቡ እንዲፈፀም የአክሴፕታንሰ ሰርቲፊኬት መፃፋቸው ጥፋት ነው የተባለ ሲሆን የመልካም ስራ አፈጻጸም ዋስትና ገንዘብም በዚህ ደብዳቤ መነሻ ለአቅራቢው ድርጅት መከፈሉ ተረጋግጧልይህ ደግሞ በስራቸው ሥልጣን መሠረት በአደራ የተሰጣቸውን ወይም ሊጠብቁትና ሊከላከሉት የሚገባውን የሕዝብ ወይም የመንግስት ጥቅም የሚጐዳ ተግባር መፈፀማቸውን የሚያሳይ ነውበመሆኑም ተጠሪ ጥፋተኛ ሊባሉ የሚገባው በአንቀጽ ሐ ስር ሆኖ ስለአገኘነው ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት በተጠሪ ላይ የሰጠውን የጥፋተኝነት ውሳኔ በወመሕሥሥቁጥር ለ እና በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር መሠረት በመለወጥ ተጠሪ በወንጀል ህግ አንቀፅ ሐ ስር የተመከተውን ድንጋጌ የተላለፈ ነው በማለት የጥፋተኝነት ውሳኔ ሰጥተናል የቅጣቱን መጠን በተመለከተ በሌሎች የተጠሪ ግብረአበሮች የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ቅጣት ሲወስን ወንጀሉ ከውል አፈፃጸም ጋር ተያይዞ የተፈጸመ መሆኑንና ውሉም እንዲፈርስ የተደረገ መሆኑን ግንዛቤ ውስጥ አስገብቶ በቅጣት አወሰሳን መመሪያው አንቀፅ መሰረት ሊጣል የሚገባው ዝቅተኛ የወንጀል ደረጃውን ያገናዘበ ቀላል እስራት ቅጣት ሊሆን እንደሚገባበቅጣት አወሳሰን መመሪያው አንቀጽ መሰረት የቅጣት መነሻና መድረሻ መካከል ያለውን ቅጣት ርዝመት ለአራት እኩል ተካፍሉ የሚመጣው ዝቅተኛ ወንጀል ደረጃ የቅጣት ፈቅድ ስልጣን ከአንድ አመት እስከ አንድ አመት ስድስት ወር ቀላል አስራት የሚያስቀጣ መሆኑንይህም ፍቅድ ስልጣን በቅጣት አወሰሳን መመሪያ አባሪ አንድ ከእርከን ስር የሚሸፈን መሆኑን ግንዘቤ ውስጥ አስገብቶ እያንዳንዱ አጥፊ በግል ያቀረበውንና ሕጋዊ የቅጣት ማቅላያ ምክንያት በመቀበል ተገቢ ነው ያለውን እስከ ስድስት ወር ቀላል እስራት እና ብር የገንዘብ መቀጮ ቅጣት ያስተላለፈ በመሆኑ ከቅጣት አወሳሰን መመሪያ መሰረታዊ አላማ ጋር ተገናዝቦ ሲታይ በተጠሪ ላይ የሚጣለው የቅጣት መጠንም ከላይ በግብረ አበሮቹ ላይ ቅጣት ሲወሰን ተፈፃሚ የሆነውን አካፄድ ሊኪተል የሚገባው መሆኑን ተገንዝበናልከዚህ አንፃር ጉዳዩን ስንመለከተው ተጠሪ ሊቀጡ የሚገባው በቀላል እስራት በመሆኑና ቀላል እስራት ደግሞ ከአስር ቀን እስከ ሶስት አመት ሚደርስ ስለሆነ በመመሪያው አንቀጽ መሰረት መነሻና መድረሻው መካከል ያለውን ቅጣት ርዝመት ለአራት እኩል ተካፍሎ የሚመጣው ዝቅተኛ ወንጀል ደረጃ ቅጣት ፍቅድ ስልጣን ከአንድ አመት እስከ አንድ አመት ከስድስት ወር ቀላል እስራት የሚያስቀጣ ነውበዚህ ፍቅድ ስልጣን ያለው ቅጣት በመመሪያው አባሪ አንድ እርከን ሰባት ስር የሚሸፈን ነውበአቃቤ ሕግ በኩል የቀረበ የቅጣት ማክበጃ ምክንያት የሌለ ሲሆን ተጠሪ ሪኮርድ የሌለባቸውየቤተሰብ አሰተዳደሪ እና የዲስክ መንሸራተት በሽታ ያለባቸው መሆኑ በፌዴራሉ ከፍተኛው ፍርድ ቤት በቅጣት ማቅላያነት የተያዙ ምክንያቶች ስለሆኑ ይህ ችሎትም የሚቀበላቸው በመሆኑ ሶስቱ የቅጣት ማቅላያ ምክንያቶች ሲያዙ እርከኑ ወደ እርከን አራት ይወረዳልበዚህ እርከን የፍርድ ቤቱ ፍቅድ ስልጣን ደግሞ ከአራት ወር እስከ ሰባት ወር እስራት የሚያስቀጣ በመሆኑ ተጠሪ ሊቀጡ የሚገባው በስድስት ወር ቀላል አስራት ነው በማለት በወንጀለኛ መቅጫ ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ለ መሠረት የበታች ፍርድ ቤቶችን የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሣኔ በማሻሻል ፍርድ ሰጥተናል ሲጠቃለልም የተጠሪ አድራጎት የሚሸፈነው በአቃቤ የሕግ ማመልከቻ በተጠቀሰው ድንጋጌ ወይም በፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርደ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በተጠቀሰው ድንጋጌ ሳይሆን በወንጀል ሕጉ አንቀጽ ሐ ድንጋጌ በመሆኑና ቅጣቱም ከዚህ ድንጋጌ አንጻር የሚጣል በመሆኑ በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ውሳኔ በከፊል መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በማለት አሻሸለናልበዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ቤዮ ውሣኔ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ታህሳስ እና ቀን ዓምበፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁጥር ህዳር ቀን ዓም የተሻሻለው የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔ በወመሕሥሥቁጥር ለ መሰረት አሻሽለናል የተጠሪ አድራጎት የሚሸፈነው በወንጀል ሕጉ አንቀጽ ሀለ እና ሐ ድንጋጌ ስር ነው ብለናልቅጣቱን በተመለተከተም ተጠሪ ሊቀጡ የሚገባው በጉዳዩ ላይ የታሰሩት ማናቸውም ጊዜ የሚታሰብላቸው ሁኖ በስድስት ወር ቀላል እስራትና በብር ነው ብለናል ተጠሪ በዚህ ችሎት እንዲቀጡ ከተወሰነባቸው የእስራት ጊዜ በላይ በጉዳዩ ላይ የታሰሩ መሆኑ ስለተረጋገጠ የአስራት ዋራንት እንዲጻፍ ተገቢ ሁኖ አልተገኘምየገንዘብ መቀጮውን በተመለከተ ግን ተጠሪ ያልከፈሉትን ቀሪ ገንዘብ ካለ አመልካች ተከታተትሉ ገቢ እንዲያስደርግ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ መስከረም ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ ሙስጠፋ አህመድ አመልካችፁ የኢዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ዐሕግ ዐሕግ ሜቴ አቶምሳ እና አሰፋ ሐፎስ ቀረቡ ተጠሪዎች አቶ ከበደ ተሰራ ጠበቃ ተስፋዬ ኃማርያም እና ወሮ መሰረት ስዩም ቀረቡ አቶ ሌንጫ ዘገየ ሌንጫ ዘገየ አመልካች በኛ ተጠሪ ላይ ቁጥሩ በሆነው በዚህ መዝገብበኛተጠሪ ላይ ደግሞ ቁጥሩ በሆነው መዝገብ ያቀረበው የሰበር አቤቱታ በዚህ መዝገብ ተጣምሮና ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቶአል ፍርድ አመልካች በዚህ መዝገብ የሰበር አቤቱታ ያቀረበው ተጠሪዎቹ በፌከፍቤት በተናጠል በተለያየ መዝገብ ተከሰው የጥፋተኝነት እና የቅጣት ውሳኔ ከተሰጠባቸው የወንጀል ክሶች መካከል ሁለቱንም ተጠሪዎች በኛ ክስ ከተመለከተው ወንጀል በነፃ በማሰናበት በፌጠፍቤት ይሰሚ ችሎት የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት በመሆኑ ሊታረም ይገባል በማለት ነውየጉዳዩን አመጣጥ በተመለከተ አመልካች በተጠሪዎቹ ላይ በተለያዩ መዝገቦች ያቀረባቸውን የተለያዩ የወንጀል ክሶች የተመለከተው የፌከፍቤት የግራ ቀኙን ማስረጃ ከሰማ በኃላ በኛ ተጠሪ ላይ በአምስት ክሶች የጥፋተኝነት እና በድምሩ የዛፃያ ዓመት ጽኑ እስራት ቅጣት ከብር መቀጮ ጋር በኛ ተጠሪ ላይ በአምስት ክሶች የጥፋተኝነት እና በድምሩ የአስራ ሶስት ዓመት ጽኑ እስራት ቅጣት ከብር መቀጮ ጋር ውሳኔ መስጠቱንበውሳኔው ቅር በመሰኘት ሁለቱ ወገኖች ያቀረቡለትን ይግባኝ የመረመረው የፌጠፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በበኩሉ ተጠሪዎቹ ያቀረቡትን ይግባኝ በተመለከተ ከላይ እንደተጠቀሰው ሁለቱንም ተጠሪዎች ከኛ የወንጀል ክስ በአብላጫ በነጻ በማሰናበት እና በሌሎች የወንጀል ክሶች ተጠሪዎቹ ያቀረቡትን ቅሬታ በሙሉ ድምጽ ውድቅ በማድረግ ውሳኔ መስጠቱንአመልካች ያቀረበውን ይግባኝ በተመለከተም የተጠሪዎቹ የይግባኝ ቅሬታ ውድቅ በተደረገባቸው የወንጀል ክሶች በተጠሪዎቹ ላይ በከፍተኛ ፍቤት ተጥሎ የነበረውን የቅጣት መጠን ከፍ በማድረግ በኛ ተጠሪ ላይ በከፍተኛ ፍቤት በአምስት የወንጀል ክሶች ተጥሎ በነበረው የፃያ አመት ጽኑ እስራት ምትክ በይግባኝ ደረጃ የጥፋተኝነት ውሳኔው በጸናባቸው አራት የወንጀል ክሶች የ ዓመት ጽኑ እስራትበኛው ተጠሪ ላይ በከፍተኛ ፍቤት በአምስት የወንጀል ክሶች ተጥሎ በነበረው የ ዓመት ጽኑ እስራት ምትክ በይግባኝ ደረጃ የጥፋተኝነት ውሳኔው በጸናባቸው አራት የወንጀል ክሶች የ ዓመት ጽኑ አስራት ቅጣት በመጣል ውሳኔ መስጠቱንበኛ ተጠሪ ላይ በከፍተኛ ፍቤት የተጣለው የመቀጮ መጠን በይግባኝ ሰሚው ፍቤት ያልተለወጠ ሲሆን በኛ ተጠሪ ላይ ተጥሎ የነበረው የብር መቀጮ ወደ ብር ከፍ መደረጉንና እና በንብረት ውርስ ረገድም አንዳንድ ማሻሻያዎች በይግባኝ ሰሚው ፍቤት ውሳኔ መካተታቸውን የመዝገቡ ግልባጭ ያስረዳል የፌጠፍቤት ይሰሚ ችሎት ከላይ እንደተገለጸው በተጠሪዎቹ ላይ በኛ ክስ በከፍተኛ ፍቤት ተሰጥቶ የነበረውን የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔ በመሰረዝ ተጠሪዎቹ በእነዚህ የወንጀል ክሶች ረገድ በነጻ እንዲሰናበቱ የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ነው በማለት አመልካች በሶስት መዝገቦች ያቀረበው አቤቱታ ቁጥሩ በሆነው መዝገብ ተጣምሮ ከታየ በኃላ ተጠሪዎቹ ብድርን አንደመደበኛ ስራቸው በማድረግ በተደጋጋሚ ጊዜ ቼኮችንየቦታ ካርታንየንግድ ፍቃድን አና የመኪና ሊብሬን መያዣ በማድረግ ለተለያዩ ሰዎች በሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ በብድር ይሰጡ እንደነበር ከፍተኛ ፍቤት በማስረጃ አረጋግጦ የጥፋተኝነት ውሳኔ በሰጠበት ሁኔታ ተጠሪዎቹ ብድር መስጠትን አንደመደበኛ ስራ በማድረግ ተደጋጋሚ ብድር መስጠታቸውም ሆነ ብድሩን የሰጡት በተደጋጋሚና በከፍተኛ መጠን መሆኑ ከወንጀል ህግ አንቀጽ ድንጋጌ አነጋገር አንፃር የባንኮችንና የሌሎች የገንዘብ ተቋማትን ስራ ያለ ፍቃድ ሰርተዋል ለማለት የማይቻል በመሆኑ ድርጊቱ በወንጀል ህግ አንቀጽ መሰረት በአራጣ ወንጀል ክስ ስር ተጠቃሎ የሚታይ ነው በማለት በሁለቱ ተጠሪዎች ላይ በኛ ክስ በከፍተኛ ፍቤት ተሰጥቶ የነበረው የጥፋተኝነት እና የቅጣት ውሳኔ በይሰሚው ፍቤት የመሰረዙን አግባብነት ተጠሪዎቹ ባሉበት ለመመርመር ይቻል ዘንድ ጉዳዩ ለሰበር ክርክር እንዲቀርብ ተደርጎ ተጠሪዎቹ በተያዘላቸው ቀጠሮ መልስ ባለማቅረባቸው መብታቸው ከታለፈ በኃላ ኛ ተጠሪ በተያዘላቸው ቀጠሮ መልስ ያላቀረቡበትን ምክንያት ገልጸው በተፈቀደላቸው መሰረት በጠበቆቻቸው የተዘጋጀና የተፈረመ መልስ በማያያዝ የክርክሩ ተካፋይ ሆነዋልየጉዳዩ አመጣጥ እና የክርክሩ ይዘት ባጭሩ ከላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም የፌጠፍቤት ይሰሚ ችሎት የተጠሪዎቹን ይግባኝ በከፊል በመቀበል በፌከፍቤት ከተሰጠው ውሳኔ ውስጥ በሁለቱ ተጠሪዎች ላይ በኛ ክስ ተሰጥቶ የነበረውን የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔ ሰርዞ ተጠሪዎቹ ከእነዚህ ክሶች በነጻ እንዲሰናበቱ በድምጽ ብልጫ የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት መሆን አለመሆኑን መርምረናል በዚህም መሰረት በተጠሪዎቹ ላይ ቀርቦ የነበረው ኛ ክስ ተመሳሳይ ድንጋጌ የተጠቀሰበት ሆኖ ይዘቱ በጥቅል ሲታይ ተጠሪዎቹ በገንዘብና በባንክ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሸ እና ሀስር የተደነገገውን በመተላለፍ የብድር ስራ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል ከብሔራዊ ባንክ የተሰጠ ፍቃድ ሳይኖራቸው ለተለያዩ ግለሰቦች አና ድርጅቶች በርካታ መጠን ያለው ገንዘብ በብድር በመስጠትና ለብድሮቹም ቼኮችንና የተለያዩ ሰነዶችን በመያዣነት በመቀበል ለባንኮችና ለመሰል ፋይናንስና አክሲዮን ማህበራት የተፈቀደውን የባንክ ስራ በህገወጥ መንገድ እንደንግድ ስራ በተደጋጋሚ የመስራት ወንጀል ፈጽመዋል የሚል ሲሆን ወንጀሉን ፈጽመዋል የተባሉትም ኛ ተጠሪ በአራት ወራት ጊዜ ውስጥ አምስት ጊዜ ለአንድ ድርጅት በድምሩ ብር ኛ ተጠሪ በአስር ዓመታት ውስጥ በ የውል ሰነዶች ለ ተበዳሪዎች በድምሩ ብር በብድር በመስጠት መሆኑን የክሶቹ ዝርዝር ያመለክታልሁለቱ ተጠሪዎች በየቀረበባቸው ኛ ክስ የተመለከተውን የገንዘብ መጠንበየክሶቹ በተመለከተው የጊዜ ወሰንየድግግሞሽ መጠን አና ሁኔታ በየክሶቹ ለተጠቀሱት ግለሰቦችና ድርጅቶች በብድር መስጠታቸውን ክሱ የቀረበለት ፌከፍቤት በማስረጃ አጣርቶ ያረጋገጠ ሲሆን በክሶቹ የጥፋተኝነት ውሳኔ የሰጠባቸውም ተጠሪዎቹ ከሳሽ ወገን ያስረዳባቸውን ፍሬ ነገሮች በመከላከያቸው አላስተባበሉም በማለት ነውበክሶቹ የተመለከተው ግዙፋዊ ፍሬ ነገር በተጠሪዎቹ መፈጸሙ በማስረጃ ተጣርቶ ተረጋግጦአል መባሉ በመሰረቱ በይሰሚው ፍቤት ውሳኔውን በሰጠው አብላጫ ድምጽም ቢሆን አልተነቀፈም የፌጠፍቤት ይሰሚ ችሎት ግዙፋዊ ፍሬነገሩ ተረጋግጦአል መባሉን ተቀብሎ ነገር ግን የጥፋተኝነት እና የቅጣት ውሳኔውን በአብላጫ ድምጽ ለመሰረዝ የሰጠው ዓይነተኛ ምክንያት በሁለቱ ተጠሪዎች ላይ በቀረበው ኛ ክስ ማንኛውም ሰው ልበማናቸውም ሌላ አኳኃን የዚህን አዋጅ ወይም በዚህ አዋጅ መሰረት የወጡ ደንቦችን እና መመሪያዎችን የተላለፈ ወይም አፈጻጸማቸውን ያሰናከለ እንደሆነ ወንጀል የተሰራበት እንደሆነ ወንጀል የተሰራበት ሀብት መወረሱ እንደተጠበቀ ሆኖ በወንጀለኛ ህግ መሰረት ይቀጣል የሚል አነጋገር እና ወንጀሉ የተፈጸመው ሥልጣንን መከታ በማድረግ ወይም በመንግስት ስራ አጋጣሚ ወይም ተገቢ ባልሆነ መንገድ ሀብትን ለማካበት ወይም በተደጋጋሚ ሲሆን ወንጀል የተሰራበት ሀብት መወረሱ እንደተጠበቀ ሆኖ ቅጣቱ ከአስራ አምስት ዓመት የማይበልጥ ጽኑ እስራት እና ከብር የማይበልጥ የገንዘብ መቀጮ ይሆናል የሚል አነጋገር ያዘሉት የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሸ እና ሀ ድንጋጌዎች በተደጋጋሚለንግድ መጠን እና ለበርካታ ተበዳሪዎችም ቢሆን በግለሰብ ደረጃ ብድር የመስጠት ስራ የተከለከለ ወይም የሚያስቀጣ የወንጀል ተግባር መሆኑንና እና ብድር የመስጠት ስራ ሊከናወን የሚችለው በባንክ ብቻ መሆኑን በግልጽ እንደማይደነግጉፍቤቶች ሕግን ከመተርጎም የማይታገዱ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ሕገወጥነቱ በሕግ ያልተደነገገን ድርጊት ወይም ግድፈት አንደ ወንጀል ሊቆጥሩትና ቅጣት ሊወስኑበት እንደማይችሉበሕግ ላይ ከተደነገጉት ወንጀሎች ጋር ይመሳላል በማለት ወንጀልነቱ በግልጽ ያልተደነገገን ድርጊት ወይም ግድፈት እንደ ወንጀል ሊቆጥሩት እንደማይችሉ በወንጀል ህግ በአንቀጽ ስር የተደነገገ በመሆኑ ወንጀልነቱ በግልጽ ባልተደነገገ ድርጊት በተጠሪዎቹ ላይ የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔ መተላለፉ መሰረታዊ የሆነውን የህጋዊነት መርህ የሚጻረር ነው የሚል መሆኑን የውሳኔው አጠቃላይ ይዘት ያስገነዝባል እንደተባለው በከፍተኛ ፍቤት ሁለቱ ተጠሪዎች በኛ ክስ ጥፋተኛ ተብለውበት የነበረው የገንዘብና የባንክ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሸ እና ሀህ ድንጋጌዎች ይዘቱ ቀደም ሲል የተገለጸውንና በተጠሪዎቹ መፈጸሙ የተረጋገጠውን ግዙፋዊ ፍሬነገር በወንጀልነት የሚፈርጁ ወይም የሚደነግጉ አለመሆኑን ከድንጋጌዎቹ ይዘት መገንዘብ የሚቻል በመሆኑ በዚህ ረገድ በይሰሚው ፍቤት አብላጫ ድምጽ የሰጠውን ሰፊ ትችት እና የደረሰበትን ድምዳሜ በበኩላችን ስህተት ያለበት ሆኖ አላገኘነውም የወንጀል ሕግ በተወሰኑ ጉዳዮች በተለየ ሁኔታ ህጉ ደንግጎ ሲገኝ ግምት የሚወስድባቸው አጋጣሚዎች መኖራቸው እንደተጠበቀ ሆኖ በመሰረታዊነት ግን የአንድ ድርጊት ወይም ግድፈት ወንጀልነት በሕጉ በግልጽ ተደንግጎ መገኘት የሚገባው መሆኑ በቀድሞውም ሆነ በአዲሱ የወንጀል ሕግ አንቀጽ በተመሳሳይ ሁኔታ ተደንግጎ የሚገኝ ሲሆን በወንጀል ጉዳይ የሚቀርብ ክስ ስለድርጊቱ አና ስላፈጻጸሙ የሚሰጠው መግለጫ ድርጊቱን ወንጀል ከሚያደርገው ሕግ አነጋገር ጋር በጣም የተቀራረበ መሆን አንደሚገባው በወመሕስስቁ የተመለከተው ድንጋጌም ይህንኑ የሚያጠናክር ነውፎ የድርጊቱ ወይም የግድፈቱ ወንጀልነት በሕጉ በግልጽ ያልተደነገገ በሆነ ጊዜ ወንጀልን ለማቋቋም ከሚያስፈልጉት ፍሬ ነገሮች መካከል አንዱ የሆነው ሕጋዊ ፍሬ ነገር የተጓደለ ስለሚሆን ከወሕአ መሰረታዊ ድንጋጌ አንጻር ወንጀል ተፈጽሞአል ለማለት የሚቻልበት የሕግ አግባብ አይኖርም ሲጠቃለል የፌጠፍቤት ይሰሚ ችሎት የወንጀል ሕግን መሰረታዊ መርሆዎች መሰረት በማድረግ በተጠሪዎቹ በቀረበለት ይግባኝ መነሻ በፌከፍቤት በሁለቱ ተጠሪዎች ላይ በኛ ክስ ተሰጥቶ የነበረውን የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔ ሰርዞ በዚህ ረገድ ተጠሪዎችን በማሰናበት የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ነው ለማለት የሚያስችል ሕጋዊ ምክንያት ስላልተገኘ የሚከተለው ውሳኔ ተሰጥቶአል ውሳኔ የፌጠፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሉት ኛ ተጠሪን አስመልክቶ በመቁ በ ዓምኛ ተጠሪን አስመልክቶ በመቁ በ ዓም ከሰጠው ውሳኔ ውስጥ በተጠሪዎቹ ይግባኝ መነሻ በፌከፍቤት በኛ ተጠሪ ላይ በመቁ በ ዓምበኛ ተጠሪ ላይ ደግሞ በመቁ በ ዓም በአንደኛ ክስ ተሰጥቶ የነበረውን የጥፋተኝነት እና የቅጣት ውሳኔ ሰርዞ በዚህ ረገድ ተጠሪዎቹን በማሰናበት በአብላጫ ድምጽ የሰጠው የውሳኔ ክፍል ፀንቶአል የዚህ ውሳኔ ግልባጭ ክርክሩ ከዚህ መዝገብ ጋር ተጣምሮ ከተወሰነው መቁ ጋር እንዲያያዝ ይደረግ ውሳኔ ያገኘ ስለሆነ መዝገቡ ተዘግቶአል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ትዘ የሰመቁ ጥቅምት ዐቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች ዘኒት አባቡ የቀረበ የለም ተጠሪ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ብክመዐህግ በሌለበት ታየ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጧል ፍርድ ጉዳዩ ወንጀል ሲሆን የተጀመረውም በቤጉክመንግስት አሶሳ ዞን ከፍተኛ ፍቤት በስር ፍቤት አመልካች ተከሳሽ ተጠሪ ከሳሽ ነበር የቀረበው ክስም አመልካቿ የወህቁ ስር የተመለከተውን በመተላለፍ በባሞበሲ ወረዳ ባሞበስ ከተማ ቀበሌ ጥቅምት ቀን ዓም ከምሽቱ በግምት ሰዓት አካባቢ የግል ተበዳይ ጠይባ መሐመድ መኖሪያ ቤት አካባቢ የግል ተበዳይ በሆድዋ ላይ በመምታት ሆድዋ ውስጥ የነበረው ፅንስ ቦታውን እንዲለቅና የመውለጃ ቀን ያልደረሰ ዕንስ በሆድዋ ውስጥ አንዲሞት በማድረግ የምጥ አመጣጥና ከ እስከ ከወሊድ በኃላም የደም መርጋትና የደም መፍሰስ እንዲፈጠር በማድረግ በፈፀመችው የመግደል ሙከራ ወንጀል ተከሳለች የሚል ሲሆን አመልችም ፍርድ ቤት ቀርባ የዕምነት ክደት ቃሏን ስትጠየቅ የወንጀሉን ያልፈፀመች መሆኑን ክዳ ቃልዋን ሰጥታለች ቀጥሉም ፍቤቱ በግራ ቀኙ በኩል የተቆጠሩትን ምስክሮች አስቀርቦ ከሰማ እና ጉዳዩንም ከመረመረ በኃላ ድርጊቱ ተፈፅሟል በተባለበት ጊዜ ማለትም ከጥቅምት አስከ ቀን ዓም ድረስ አመልካች ዕቃዋን ለመውሰድ ሱዳን ሀገር ልዩ ቦታው ኩርሙክ ተብሎ የሚጠራ ቦታ ሄዳ እዚያ የነበረች አና በቦታው አለመኖሯ በመከላከያ ማስረጃ ከመረጋገጡም በላይ በሌላ በኩልም አመልካች እንደተባለው በእርግጥም በወቅቱ በቦታው ብትኖርና ጉዳቱን የፈፀመች ቢሆን ኖሮ ጉዳዩ ወዲያውኑ ለፖሊስ ሪፖርት በተደረገ እና አመልካችም ሳትቆይ ወዲያውኑ ቁጥጥር ስር በዋለች ነበር በማለት አመልካቿ ድርጊቱን አለመፈፀሟን በበቂና አሳማኝ ሁኔታ ተከላክላለች በማለት በወመህስስቁ መሠረት ከክሱ በነጻ እንድትሰናት በአብላጫ ድምፅ ውሳኔ ሰጣጧል የአሁን ተጠሪም የስር ከሳሽ በተሰጠው ውሳኔ ቅር በመሰኘት ይግባኙን ለክልል ጠፍቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በማቅረቡና ፍቤቱም በበኩሉ ግራ ቀኙን አስቀርቦ በጉዳዩ ላይ እንዲከራከሩ ካደረገ በኃላ ጉዳዩን በመመርመር አመልካች በክሱ በተጠቀሰው ጊዜና ቦታ የወር እርጉዝ የነበሩትን የግል ተበዳይ በክንዷ ሆዷን እንደመታቻት የግል ተበዳይም ወዲያውኑ በዚሁ ምክንያት ህመም እንደተሰማና ፅንሱም መላወሱን እንዳቆመ በኃላም የግል ተበዳይዋ ወደ ሀኪም ቤት ተወስደው ሲታዩ ሽሉ ሞቶ በመገኘቱ በህክምና መሳሪያ እንዲወጣ መደረጉንና ሆኖም ግን የግል ተበዳይ በዚሁ ጉዳት ምክንያት የታመቀና የረጋ ደም መፍሰስ ያጋጠማት ስለመሆኑ የግል ተበዳይ ጨምሮ በዐህግ በኩል ቀርበው በበታች ፍቤት በተሰሙት ምስክሮች ቃል እና ህክምና ማስረጃ የተረጋገጠ መሆኑን ገልጾ በአንፃር ግን በአመልካች በኩል የተሰሙት መከላከያ ምስክሮች ቃል በተለይም አመልካቿ በተጠቀሰው ጊዜ ኩርሙክ ቦታ ሄዳ እዚያ የነበረች ስለመሆኑ በምን አግባብ ሊያውቁ እንደተቻሉ በሚመለከት የአንዱ ምስክር ቃል ከሌላው የሚጣረስ በመሆኑና በዚህም ምክንያት ክብደት እንደማይሰጠውና ተዓማኒነት የሌለው መሆኑ እየታወቀ የበታች ፍሃቤት ተከሳሸዋ ወንጀሉን ተከላክላለች በማለት በነፃ እንዲሰናበቱ በአብላጫ ድምፅ ውሳኔ መስጠቱ ተገቢነት የሌለውና ስህተት ያለበት ነው በማለት ተከሳሷ ክሱ በቀረበበት የህጉ ድንጋጌ ስር ጥፋተኛ ሊባል ይገባል በማለት የጥፋተኝነትም የግራ ቀኙን የቅጣት አስተያየት በመቀበልና ከህጉ ጋርም አገናዝቦ መመልከቱን ከገለፁ በኃላ በ ዓመት ከ ወር ፅነ አስራት ሊቀጡ ይገባል በማለት ወስኗል የሰበር አቤቱታ የቀረበለት የክልሉ ሰበር ችሎትም ጉዳዩ መሠረታዊ የህግ ስህተት የለውም በማለት የአመልካችን አቤቱታ ሳይቀበል አልፏል አሁን የቀረበው የሰበር አቤቱታም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ሲሆን መሠረታዊ ይዘቱም በጥቅሉ ጥፋተኛ የተባልኩበትን ድርጊት አለመፈፀሜና በመከላከያ ማስረጃ በሚገባ በማረጋገጥ የተከላከልኩ ስለመሆኔ በዞነ ከፍተኛ ፍቤት ተመርምሮ የተሰጠው ውሳኔ በይግባኝ ሰሚ ፍቤቱ ተሽሮ ጥፋተኛ ተብዬ መቀጣቴና እንዲሁም ይኹውም ክልሉ ሰበር ችሎትም መፅናቱ ስህተት ያለበት በመሆኑ ውሳው ሊሻርልኝ ይህ የሚሜታፍ ከሆነም አባት የሌላቸው ልጆች የማሳድግ መሆኔንና የመሳሰሉት ግንዛቤ ውሰጥ ገብቶ ቅጣቱ ሳይፈፀም በገደብ ታግዶ አንዲቆይ አሊያም እንዲቀነስልኝ የሚል ነው አቤቱታውም በሰበር አጣሪ ችሎቱ ተመርምሮ ለሰበር ክርከር ችሎት ቀርቦ ሊታይ ይገባል በመባሉ ምክንያት ተጠሪም ቀርቦ የበኩሉን መልስ በጽሑፍ እንዲሰጥ መጥሪያ እንዲደርሰው የተደረገ ቢሆንም ባለመቅረቡ ጉዳዩ በሌለበት እንዲታይ ትዕዛዝ ተሰጥቷል የጉዳዩ አመጣጥና ይዘት ባጭር ባጭሩ ከላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም የሰበር አቤቱታ በቀረበት ውሳኔ ላይ መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ተፈፅሞበታል ላለት ይቻላል ። የሚል ነጥብ መሆኑን በመገንዘብ አቤቱታ የቀረበበት ውሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስሕተት የተፈጸመበት መሆን አለመሆኑን ከዚሁ ጭብጥ አንፃር መርምረናል በዚህም መሰረት አመልካቹ ወንጀሉን አልፈጸምኩም በማለት ክደው የተከራከሩ ሲሆን በዐሕግ በኩል የክስ ነጥቡን ለማስረዳት የቀረቡት የተጠሪ ምስክሮች ለቁጥጥር ተግባር በተሰማሩበት ጊዜ አመልካች በሚሰሩበት የመመርመሪያ ክፍል ውስጥ ከሚገኘው ጠረጴዛ ላይ የተሰነጣጠቁ የሽንት መመርመሪያ መሳሪዎችን ዲፕ ስቲክስ ማግኘታቸውን ከመግለጽ ውጪ በአነዚህ መሳሪያዎች አመልካቹ ሲገለገሉበት ስለማየታቸው ወይም አመልካቹ ቀደም ብለው የተገለገሉባቸው ስለመሆኑ ወይም በክፍሉ ውስጥ ተቀምጠው የተገኙት በአመልካቹ በአገልግሎት ላይ ሊውሉ ታስበው ስለመሆኑ በማረጋገጥ የሰጡት ምስክርነት አለመኖሩን የመዝገቡ ግልባጭ ያመለክታልየጽሁፍ ማስረጃውም የሽንት መመርመሪያ መሳሪያዎችን ሰነጣጥቆ መጠቀም ተገቢ ስላለመሆኑ የሙያ አስተያየት የተሰጠባቸው ናቸውየኮምቦልቻ ከተማ ወረዳ ፍቤት ተከሳሽ የመከላከያ ማስረጃ እንዲያቀርቡ ትፅዛዝ የሰጠውና በኃላም አልተከላከሉም በማለት የጥፋተኝነት ውሳኔ ያስተላለፈባቸው ይዘቱ ከላይ በተገለጸው ማስረጃ ላይ ተመስርቶ ሲሆን በበኩላችን ይህ ማስረጃ ዐሕግ በክሱ መሰረት አስረድቶአል ለማለት የሚያስችል መሆን አለመሆኑ በአግባቡ መጤን የሚገባው ሆነ አግኝተናል በመሰረቱ አንድ ሰው ወንጀል አደረገ የሚባለው ሕገ ወጥነቱና አስቀጪነቱ በሕግ የተደነገገን ድርጊት ፈጽሞ በተገኘ ጊዜ መሆኑ እና አንድ ወንጀል ተደረገ የሚባለውም ወንጀሉን የሚቋቁሙት ሕጋዊግዙፋዊ አና ሞራላዊ ፍሬ ነገሮች በአንድነት ተሟልተው ሲገኙ ብቻ መሆኑ በወሕአ እና ስር ተደንግጎ የሚገኝ ሲሆን ማንም ሰው በዋና ወንጀል አድራጊነት ወንጀል እንዳደረገ ተቆጥሮ የሚቀጣው በቀጥታ ወይም በአጅ አዙር ወንጀሉን ያደረገ በሆነ ጊዜ ወይም ወንጀሉን እርሱ በቀጥታ ባያደርገውም እንኳን በመላ አሳቡና አድራጎቱ በወንጀሉ ድርጊትና በሚሰጠው ውጤት ሙሉ ተካፋይ በመሆን ድርጊቱን የራሱ ያደረገ በሆነ ጊዜ ስለመሆኑም በወሕአ ስር ተደንግጎአልበወንጀል ጉዳይ የሚቀርብ የክስ ማመልከቻ ተከሳሹ የተከሰሰበትን ወንጀል እንዲሁም የወንጀሉ መሰረታዊ ነገርና ሁኔታዎች የተገለጹበት ሊሆን እንደሚገባ አና ስለ ወንጀሉና ስለሁኔታው የሚሰጠው ዝርዝር መግለጫ ተከሳሹ ፈጸመ የተባለውን ተግባር ወንጀል ከሚያደርገው ሕግ አነጋገር ጋር በጣም የተቀራረበ መሆን እንደሚገባው በወመሕስስቁ እና ድንጋጌዎች ላይ የተደነገገውም ከሳሹን ወገን በወሕአ ስር የተመለከቱት የወንጀል መማቋቋሚያ ፍሬ ነገሮች ተሟልተው መገኘታቸውን ለማስረዳት እንዲያስችለው መሆኑን ከድንጋጌዎቹ ይዘት መገንዘብ ይቻላልበሌላ አነጋገር ከሳሽ ወገን በክሱ መሰረት የማስረዳት ግዴታ ተወጥቶአል ሊባል የሚችለው ቀደም ሲል በተጠቀሱት የወመሕስስቁ እና ድንጋጌዎች መሰረት አዘጋጅቶ ባቀረበው የክስ ማመለከቻ መሰረት ተከሳሹ ወንጀል መፈጸሙን ማስረዳት በቻለ ጊዜ ነውክሱ የቀረበለት ፍቤትም ተከሳሹ መከላከያ ማስረጃ አቅርቦ ክሱን እንዲከላከል በወመሕስስቁ መሰረት ትዕዛዝ ሊሰጥ የሚችለው ከሳሽ ወገን ያቀረበው ማስረጃ ተከሳሹን ጥፋተኛ የሚያደርገው መሆኑን ሲያረጋግጥ ስለመሆነ በወመሕስስቁ ስር በግልጽ ተደንግጎ ይገኛል በተያዘው ጉዳይ በዐሕግ በኩል በቀረበው ማስረጃ የተረጋገጡት መሰረታዊ ፍሬ ነገሮች አመልካች በሚሰሩበት የመመርመሪያ ክፍል ውስጥ ከሚገኘው ጠረጴዛ ላይ የተሰነጣጠቁ የሽንት መመርመሪያ መሳሪዎችንዲፕ ስቲክስ መገኘታቸው ብቻ ሲሆን አመልካቹ ተላልፈውታል ተብሎ የተጠቀሰባቸው ድንጋጌ የሚቀጣው ደግሞ ደህንነቱና ጥራቱ ባልተረጋገጠበተከለከለበተበላሽበተጭበረበረበተበከለ ወይም በማናቸውም ሌላ ምክንያት በተጠቃሚው ላይ ጉዳት በሚያደርስ የሕክምና መገልገያ መሳሪያ መገልገልን ነውበተያዘው ጉዳይ አመልካች ለህክምና ተግባር በእነዚህ መሳሪዎች ሲገለገሉ አልተገኙምተቀምጠው የተገኙት ለሕክምና አገልግሎት ከዋሉ በኃላ ወይም ለማዋል በማሰብ ስለመሆኑም አልተረጋገጠምየሽንት መመርመሪያ መሳሪያዎቹ የተሰነጣጠቁት በምን ምክንያት እንደሆነም አልተገለጸምበመሰረቱ በወመሕስስቁ ስር በግልጽ በተቀመጠው መስፈርት መሰረት ይዘቱ ከላይ የተገለጸው የዐሕግ ማስረጃ ተከሳሹን ጥፋተኛ የሚያደርግ ነው ለማለት የሚያስችል አይደለምተጠሪ ለዚህ ችሎት ባቀረበው መልስም ይህንኑ በመገንዘብ በአመልካቹ ላይ ተሰጥቶ የነበረው ውሳኔ ቢሻር ተቃውሞ የሌለው መሆን ገልጾአል ሲጠቃለል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍሃቤት በወመሕስስቁ መሰረት ተከሳሹን ማሰናበት ሲገባው የመከላከያ ማስረጃ እንዲያቀርብ ትዕዛዝ መስጠቱም ሆነ በመጨረሻም የዐሕግን ማስረጃ አላስተባበለም በማለት በአመልካች ላይ የሰጠው እና በክልሉ የበላይ ፍቤቶች ተቀባይነት ያገኘው የጥፋተኝነት የቅጣት ውሳኔ ከላይ የተመለከቱትን መሰረታዊ የሆኑ የወንጀል ሕግ እና የወንጀል ስነስርዓት ሕግ ድንጋጌዎችን የጣሰ እና መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ በመገኘቱ የሚከተለው ውሳኔ ተሰጥቶአል ትዘ ውሳኔ አመልካች አቶ አህመድ አደም በሽርን አስመልክቶ በኮምቦልቻ ከተማ ወረዳ ፍቤት በመቁ በ ዓምተሰጥቶ በደቡብ ወሎ ዞን ከፍቤት እና በክልሉ ጠፍቤት ሰበር ችሎት እንደቅደም ተከተሉ በመቁ በ ዓም እና በመቁ በ ዓም በትዕዛዝ አና በውሳኔ የፀናው የጥፋተኛነት ውሳኔእንዲሁም በኮምቦልቻ ከተማ ወረዳ ፍቤት በመቁ በ ዓም ተሰጥቶ በደቡብ ወሎ ዞን ከፍቤት በመቁ በ ዓም በትዕዛዝ የፀናው እና በክልሉ ጠፍቤት ሰበር ችሎት በመቁ በ ዓም የተሻሻለው የቅጣት ውሳኔ በወመሕስስቁ ለ መሰረት ተሽረዋአል ተጠሪ ባቀረበው የሰው እና የሰነድ ማስረጃ አመልካች ወንጀሉን ማድረጋቸውን ያላስረዳ እና በሕግ የተጣለበትን የማስረዳት ግዴታ ያልተወጣ በመሆኑ አመልካች ከተከሰሱበት በህክምናና በጤና አጠባበቅ ሙያ ሕገ ወጥ በሆነ መንገድ የመስራት የወንጀል ክስ በነፃ ሊሰናበቱ ይገባል በማለት ወስነናል በአመልካች ላይ ተጥሎ የነበረው የአራት ዓመት ጽኑ እስራት ቅጣት የተሻረ ቢሆንም አመልካች ቀደም ሲል በዚህ ችሎት ትዕዛዝ በራሳቸው ዋስትና በዋስ የተለቀቁ በመሆነ ለማረሚያ ቤት የሚተላለፍ ትዕዛዝ አይኖርም አመልካች ተጥሎባቸው የነበረውን የመቀጮ ገንዘብ ለመንግስት ገቢ አድርገው ከሆነ ተመላሽ እንዲደረግላቸው ለሚመለከተው አካል ይፃፍ እንዲያውቁት የውሳኔው ግልባጭ ለስር ፍቤቶች ይላክ ውሳኔ ያገኘ በመሆኑ መዝገቡ ተዘግቶአል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ባንክና ኢንሱራንስ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አዳን ንጉሴ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች አንበሳ ኢንሹራንስ ኩባንያ ጠበቃ አትናፍንጋሣ ቀረቡ ተጠሪ ወሮ አስቴር ንጉሴ ወኪል የአሮ ኤፍሬም ንጉሴ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የመድን ዋስትና ሽፋን ውል የሚሻሻልበትን ሥርዓት የሚመለከት ነው የሰበር አቤቱታው ሊቀርብ የቻለው አመልካች መጋቢት ቀን ዓም በፃፈው አቤቱታ የአዳማ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍቤት በኮመቁ የካቲት ቀን ዓም በዋለው ችሎት ለተጠሪ አመልካች በድምሩ ብር ከዳኝነት ከሕጋዊ ወለድ እና ከ የጠበቃ አበል እንዲሁም በቁጥር ከብር ወጪ ጋር እንዲከፍል የሠጠውና በኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁጥር መጋቢት ቀን ዓም የጸናው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የህግ ግድፈት የተፈጸመበት ነው በማለት እንዲሻርለት ስለጠየቀ ነው ጉዳዩ የተጀመረው በአዳማ ልዩ ዞን ከፍተኛ ደረጃ ፍቤት ሲሆን የአሁኑ አመልካች በስር ተከሳሽነት የአሁኑ ተጠሪ ደግሞ በከሳሽነት ነው የተጠሪ ክስ ይዘቱም አመልካች የሰሌዳ ቁጥር አአ በሚል ለምትታወቀውና ንብረትነቷ የአሁኑ ተጠሪ ለሆነችው የኪራይ መኪና የኢንሹራንስ ሽፋን ሰጥቶ የነበረ መሆኑን ይህ መኪና በተጠሪ ተወካይ አቶ ስንታየሁ ተካልኝ ለተባለ የመንጃ ፈቃድ ላለው ሰው ተከራይቶ የተከራየው ሰው በማሽከርከር ላይ እያለ የፊት ጎማው ፈንድቶ በመገልበጥ በመኪናው ላይ የአካልና የመካኒካል ጉዳት የደረሰበት መሆኑን ከአመልካች ላይ ባላቸው የመድን ውል በዚህ መኪና ላይ አደጋ እንደደረሰ የሚጠግኑ ጋራጆችን አወዳድረው የዋጋ ማቅረቢያ ከሰሰበሰቡ በኋላ አመልካች ኢንሹራንስ ከገባው ሰው ወይም አሱ ከቀጠረው ሹፌር ወጪ በሌላ ሶስተኛ ወገን ሲሽከረከር አደጋ የደረሰበት ሰለሆነ የደረሰውን ጉዳት ለመተካት ኃላፊነት የለብኝም በማለት ጥገናውን ወይንም ለጥገናው የሚያስፈልገውን ወጪ አልቀበልም ማለቱን ከዚህ በኋላ ተጠሪ ይህን መኪና አካል ጨረታውን ባሸነፈው ጋራጅ አሰርቶ ለውስጥ እቃ ጉዳት የሚያስፈልገውን የመለዋወጫ እቃም አወዳድሮ ከአሸናፊው ጋራጅ ላይ ማግኘቱን ገልፆ አመልካች ከጉዳቱ ኃላፊነት አለበት ተብሎ መኪናውን ለማስነሳት ለትራንስፖርት የወጣውን የማስጠገኛ ዋጋ በድምሩ ብር ለተጠሪ እንዲከፍል ይወሰንለት ዘንድ ዳኝነት መጠየቁን የሚያሳይ ነው የአሁኑ አመልካች ለክሱ በሰጠው መከላከያ መልስም ለደረሰው አደጋ በሕጉ አግባብ ከተጠሪ ጋር የገባው የመድን ዋስትና ውል እንደሌለ ከተጠሪ ጋር ባደረጉት ተጨማሪ ውል ላይ ቀደም ብለው ያደረጉትን የኢንሹራንስ ሽፋን መኪናው ላይ አደጋ የደረሰው ኢንሹራንስ ገቢው ወይም እሱ ከቀጠረው ሹፌር ውጪ በሶስተኛ ወገን ሲሽከረከር ከደረሰ ኢንሹራንስ ሰጪን የማይመለከተው መሆኑን በመግለጽ ስምምነት መደረጉን ገልፆ ኃላፊነት የለብኝም በማለት በኃላፊነት ረገድ የተከራከረ ሲሆን በኃላፊነት መጠኑ ላይም የአደጋ መነሻ ብር ሳይቀነስ መቅረቡ ተገቢ ያለመሆኑን መኪናውን ለመጫን ብር ከፍያለሁ የሚሉትም ሐሰት መሆኑን በመኪው ላይ የደረሰ የመካኒካል አደጋ ለመኖሩ በባለሞያ የቀረበ ማስረጃ የሌለ መሆኑን በተደረገው ጨረታ አነስተኛ ዋጋ ያቀረበ ስራውን መውሰድ ሲገባው ከፍተኛውን ያቀረበ መውሰዱ ያላግባብ መሆኑን ለመካኒካል ጉዳት ያስፈልጋል ተብሎ ከተጫራቾች ቀረበ የተባለው ፕሪፎርማ አርስ በራሱ የሚጋጭ መሆኑን ገልጾ ገንዘቡንም ልከፈል አይገባም በማለት የተከራከረ ሲሆን ገንዘቡን ክፍል የሚባል ከሆነም ተጠሪ የመለዋወጫ አቃዎችን ሊመልስ ይገባል ሲል ተከራክሯል ተጠሪ በበኩሉ ተጨማሪ ውሉን የማያውቁት መሆኑን ጠቅሰው ተከራክረዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም ጉዳዩን መርምሮ አመልካች ተጠሪ በሕጉ አግባብ ያደረጉት የተጨማሪ የመድን ሽፋን ውል መኖሩ መረጋገጡን በዚህ ውል ደግሞ የመድን ሽፋን የተሰጠው መድን ገቢው ወይም እሱ በቀጠረው ሹፌር እየተሽከረከረ ባለበት ጊዜ እንጂ በሌላ ሶስተኛ ወገን ሲሽከረከር አደጋ ከደረሰ አመልካች ኃላፊነት የሌለበት መሆኑን መገለጹን በምክንያትነት ይዞ የተጠሪን ክስ ሙሉ በሙሉ ውድቅ አድርጎልታል በዚህ ውሳኔ ተጠሪ ቅር በመሰኘት ይግባኙን ለኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ ፍርድ ቤቱ አመልካቹ ውሉ ስለመሻሻሉና ይህን ውል ስለማሻሻሉ ለተጠሪ ያሳወቀ መሆኑን አላስረዳም በሚል ምክንያት ተጨማሪ የመድን ውል የለም ሲል በቀድመው የመድን ውል መሰረት አደጋው እንደሚሸፍን ጠቀሶ ለጉዳዩ አመልካችን ኃላፊ ያደረገ ሲሆን የካሳውን መጠን በተመለከተ ደግሞ የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ግራ ቀኙን አከራክሮ እንዲወስን ጉዳዩን በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት መልሶለት የስር ፍርድ ቤትም ግራ ቀኙን አከራክሮ አመልካች ለተጠሪ ብር ከዳኝነትከሕጋዊ ወለድ እና ከ የጠበቃ አበል እንዲሁም በቁጥር ከብር ወጪ ጋር እንዲከፍል በማለት ወስኗል በዚህ የካሳ መጠን ላይ ይግባኝ የቀረበለት የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤትም ውሳኔውን በፍብሥሥሕ ቁጥር መሰረት አፅንቶታል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበው በዚሁ ውሳኔ ላይ ነው አሁን በተያዘው መዝገብ ላይ አመልካች ያቀረበው የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም በአመልካችና በተጠሪ መካከል ተጨማሪ የመድን ሽፋን ውል ስለመኖሩ የተጠሪ ወኪል መስከረም ቀን ዓም የጻፋት ማመልከቻ ቀርቦ እያለ ይቬኹው ሳይታይ ታልፎ ተጨማሪ ውል የለም ተብሉ ለአደጋው ሽፋን እንዳለው ተደርጎ ካሳውን ለተጠሪ እንዲከፈል መወሰኑ ያላግባብ ነው የሚል ነው አቤቱታው ተመርምሮም በሰበር ችሎቱ ሊታይ ይገባዋል ተብሎ ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው ጠበቃቸው በሰጡት መልስ አመልካች ኃላፊነቱን አሰመልክቶ ያቀረበው የሰበር አቤቱታ ማቅረቢያ የጊዜ ገደብ ያልጠበቀ መሆኑን አመልካች ለጉዳቱ ኃላፊ የተባለውም ተጨማሪ ውሉን ተጠሪ ያልፈረሙበትና የሚያውቁት ሰለመሆኑ ባለማስረዳቱ መሆኑን መስከረም ቀን ዓም የተጠሪ ወኪል ጻፋ የተባለበት ማመልከቻም በክልሉ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ታይቶ የሚታመን አይደለም ተጨማሪ ውል ሰለመኖሩ የሚያሳይ አይደለም ተብሎ ውድቅ የተደረገ እና በዚህ ችሎት ሊመዝን የሚችልበት አግባብ የሌለ መሆኑን ዘርዝረው በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ውሳኔ ሊጸና ይገባል በማለት ተከራክረዋል የአመልካች ጠበቃ በበኩላቸው ከሰመቁጥር አንፃር ሲታይ የሰበር ማቅረቢያ ጊዜው ያላለፈ መሆኑን በመጥቀስና ሌሎች የሰበር አቤቱታ ነጥቦችን በማጠናከር የመልስ መልሳቸውን ሰጥተዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታ መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብቅ አንጻር በሚመለከተው መልኩ መርምሮታል በዚህም መሰረት ተጨማሪ የመድን ሽፋን ስምምነት አልተደረገም ተብሎ አመልካች ለጉዳቱ ኃላፊ መባሉ በአግባቡ ነው ወይስ አይደለም የሚለው ነጥብ በጭብጥነት ሊታይ የሚገባው ሁኖ ተገኝቷል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካች ለተጠሪ ጥያቄ ኃላፊነት የለብኝም በማለት የሚከራከረው አደጋው መድን የገባው ወይም እርሱ ከቀጠረው ሾፌር ውጪ በለ ሶስተኛ ወገን ሲሽከረከር ከደረሰ ሽፋን የሌለው መሆኑ ሰኔ ቀን ዓም የተጨማሪ ውል ስምምነት አድርገናል ይኹው ውል ስለመኖሩ ደግሞ የተጠሪ ወኪል መስከረም ቀን ዓም የፃፋት ማመልከቻ ያሳያል በማልት ነው ተጠሪ በበኩላቸው ተጨማሪ ውል የለም አላውቀውም በቀደመው መሰረት አደጋ ሽፋን አለው በሚል ነው በቅድሚያ ተጠሪ ኃላፊነቱን አስመልክቶ የቀረበውን የሰበር አቤቱታ ጊዜውን ጠብቆ የቀረበ አይደለም በማለት ያቀረቡትን ተቃውሞ ተመለክተናል አመልካች የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ኃላፊነቱን አስመልክቶ በሰጠው ውሳኔ የካቲት ቀን ዓም በተጻፈ ማመልከቻ የሰበር አቤቱታውን ለፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሉት አቅርቦ በመቁጥር ተከፍሎ ለባለሶስቱ የሰበር አጣሪ ችሎት ቀርቦ እስከ ሚያዝያ ቀን ዓም ተገቢው ትፅዛዝ ሳየሰጥበት ከቆየ በኋላ የኃላፊነቱን መጠን ተመልክቶ ውሳኔ እንዲሰጥበት የታዘዘው የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በጉዳዩ ላይ የካቲት ቀን ዓም በዋለው ችሎት ውሳኔ ሰጥቶ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤትም ይህንኑ ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት መጋቢት ቀን ዓም በዋለው ችሎት በማፅናቱ አመልካች በዚሁ ውሳኔ ላይ ቅር በመሰኘት የሰበር አቤቱታውን መጋቢት ቀን ዓም ለፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሉት አቅርቦ ጉዳዩ አሁን በተያዘው መዝገብ ተከፍቶ የሰበር ሰሚ አጣሪ ችሎቱ ጉዳዩን መርምሮ መጋቢት ቀን ዓም ሊመረመር የሚገባ የሕግ ነጥብ መኖሩን አምኖ ጉዳዩን ለዚህ ችሎት አንዲቀርብ ያደረገ ሲሆን ሚያዝያ ቀን ዓም በተጻፈ ማመልከቻ አመልካች በሰመቁጥር ያቀረበውን የሰበር አቤቱታ ባሁኑ መዝገብ አጠቃልሎ ማቅረቡንና ጉዳዩም ያስቀርባል የተባለ መሆኑን በመዘርዘር በሰመቁጥር የቀረበው መዝገብ እንዲዘጋለት አመልክቶ የሰበር አጣሪ ችሎትም ይህንነ የአመልካችን አቤቱታ መነሻ በማድረግ ዋናውን ጉዳይ ሳይመለከት የዳኝነት ገንዘቡ በደንቡ መሰረት ተቀንሶ እንዲመለስለት በማዘዝ መዝገቡን ዘግቶአል በመሆኑም አመልካች በኃላፊነት ውሳኔው ላይ በወቅቱ የሰበር አቤቱታ ያቀረቡ ሲሆን የካሳ መጠን ክርክሩ ደግሞ በሰበር አጣሪው ችሎት የቀረበው የኃላፊነት ቅሬታ መቋጫ ሳያገኝ አስቀድሞ አልባት አግኝቶ የካሳው መጠን ውሳኔ ቅሬታ ለአጣሪ ችሎቱ ቀርቦ በኃላፊነት ጉዳይ ላይም ቅሬታ ተጠቃልሎ ቀርቦ ታይቶ ተገቢው ትዕዘዝ የተሰጠ መሆኑን ስለተገነዘብንና በአንድ ጉዳይም ሁለት መዝገቦች መከፈት የሌለባቸው በመሆኑ ተጠሪ በዚህ ረገድ ያቀረቡት መቃወሚያ ከአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና ከክርክር አመራር ስርዓት አንጻር ተገቢነት ያለው ሁኖ ስላለገኘን አልተቀበልነውም ዋናውን ጉዳይ በተመለከተ ከላይ ከተያዘው ጭብጥ አንጻር እንደሚከተለው ተመልክተናል በመሰረቱ የንግድ ሕግ አንቀጽ ስለኢንሹራንስ ውሉ ፎርማሊቲ የሚደነግገውም ሀሳብ የያዘ ሲሆን በዚህ ድንጋጌ መሰረት የኢንሹራንስ ውል የኢንሹራንስ ውል ፖሊሲ በሚባል ጽሁፍ እንደሚገለጽና የመድህን ገቢውን ጥያቄ መሰረት በማድረግ በፖሊሲው ላይ መድህን ሰጭው ከፈረመ ህጋዊ የሆነ የኢንሹራንስ ውል ግንኙነት በመድህን ሰጭው እና በመድህን ገቢው መካከል እንደሚመሰረት ተቀምጧል ይህ ሁኔታ ደግሞ የንግድ ሕጉ ልዩ የሆነ የኢንሹራንስ ውል አንደመሆኑ መጠን ከጠቅላላው ሕግ የበላይ ተፈፃሚነት እንዲኖረው የሚደረግ መሆኑን ተቀባይነት ያላቸው የሕግ አተረጓጎም ደንቦች የሚያሳዩን ጉዳይ ነው በመሆኑም የኢንሹራንስ ውል አደራረግ አፈጻጸሙ በጠቅላላ የውል ሕግ የሚመራ ግንኙነት አይደለም ይህ ሰበር ችሎትም የኢንሹራንስ ውል አደራረግ አፈጻጸሙ በጠቅላላ የውል ሕግ የሚመራ ግንኙነት አይደለም ይህ ሰበር ችሎትም የኢንሹራንስ ውል አለ ለማለት መድን ሰጪው በሚያዘጋጀው ፖሊሲ ላይ መፈረም እንዳለበት በንሕቁጥር ላይ ከመመልከቱ በስተቀር መድን ገቢው መፈረም እንደሚገባው ያልተመለከተ በመሆኑና በውል ማቅረቢያ ሰነዱ ላይ መድን ገቢው ከፈረመና በፖሊሲው ላይ ደግሞ መድን ሰጪው ከፈረመ በሁለቱ መካከል የመድን ውሉ ስለመደረጉ በቂ መሆኑን በሰመቁ ሚያዝያ ቀን ዓም በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት በየትኛውም እርከን የሚገኝ ፍርድ ቤትን የሚያስገድድ ውሳኔ ሰጥቶበታል እንዲሁም የኢንሹራንስ ፖሊሲ ተጨማሪ በሆነ ጽሑፍ ካልሆነ በቀር ሊለወጥ አንደማይቻል የንህቁጥር አስገዳጅነት ባለው መልኩ ደንግጓል የዚሁ አንቀጽ ንዑስ ቁጥር ሲታይም ፖሊሲው ወይም የፖሊሲው ተጨማሪ ጽሁፍ ከመፈረሙ በፊት ለጊዜው ኢንሹራንስ ሰጪው ኢንሹራንስ ለሚገባው ሰው ፖሊሲው ወይም ለፖሊሲው ተጨማሪ ጽሑፍ እስከ ተፈረመ ድረስ ማረጋገጫ መድን የሚሆነው ጽሑፍ የሠጠው እንደሆነ ኢንሹራንስ ሰጪውና ኢንሹራንስ ገቢው አንዱ ለአንዱ ግዴታ እንደገቡ ይቆጠራል በሚል ይደነግጋል የዚህ ድንጋጌ አይነተኛ ዓላማም ውሉ ስለመኖሩ የሚረጋገጠው በጽሑፍ በሆነ ሰነድ መሆኑን ማሳየት ነው ተብሎ ይታመናል ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስም አመልካች ከመድን ገቢው ወይም አራሱ ከቀጠረው ሾፌር ውጪ መኪናው ሲሽከረከር አደጋ ከደረሰ የመድን ሽፋን የሌለ መሆኑን የሚያሳይ ተጨማሪ ውል አለ በማለት የተከራከረው ሰነዱን በማቅረብና ይህንኑ ሰነድ ተጠሪ ባይፈርሙበትም ሰነዱ ያለ ነው ሰነዱ የለ መሆኑንም በተጠሪ ወኪል መስከረም ቀን ዓም ያቀረቡት ማመልከቻ ያሳያል በማልት ነው ይሁን እንጂ ፍሬ ነገርን የማጣራትና ማስረጃን የመመዘን ስልጣን ያለው የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተጨማሪ ውሉ ተጠሪ የሚየውቁት ስለመሆኑ አመልካች አላስረዳም መስከረም ቀን ዓም ተጻፈ የተባለ ማመልከቻም የሚታመን አይደለም በማለት የአመልካችን ክርክር ውድቅ ያደረገው መሆኑን ውሳኔው ያሳያል ይህም የሚያሳየው ተጠሪ በተጨማሪ ውል ላይ መፈረም አለመፈረማቸው የሚያስከትለው የሕግ ውጤት ምንድነው የሚለውን ከመታየቱ በፊት ሰነዱ በተጠሪ የማይታወቅ ማመልከቻውም የማይታመን ነው ወደሚለው ድምዳሜ ፍሬ ነገርን የማጣራት ማስረጃን የመመዘን ሥልጣን ያላቸው የበታች ፍርድ ቤቶች ያረጋገጡት ጉዳይ በዚህ ችሎት የሚታይበት አግባብ የሌለ መሆኑን ከኢፌዲሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ ሀ እና አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌዎች ይዘት የምንገነዘበው ጉዳይ በመሆኑ ተጠሪ ደረሰ የተባለውን አደጋ የሚሸፈነው የቀደመው ውል በተጨማሪ ውል ስለመለወጡ ፈቃዳቸውን የሰጡ ወይም ተጨማሪ ውሉን ያወቁት የነበረ መሆኑን ፍሬ ነገሩን በመመርመርና ማስረጃን በመመዘን የሚይዘው ድምዳሜ የለም በመሆኑም በተጠሪ ወኪል መስከረም ቀን ዓም ተፃፈ የተባለው ማመልከቻ በማስረጃነት ቀርቦ ሰነዱ የማይታመን መሆኑና ተጠሪ ተጨማሪ ውሉን እንደሚያውቁት ሊያስረዳ እንደማይችል በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በፍሬ ነገር ደረጃ የተረጋገጠ በመሆነ አመልካች የቀደመውን ውል ከአስር ወር ቆይታ በላ አሻሸዬዋለሁ በማለት የሚያቀርበው ክርክር የሕግ ጥያቄ በመሆን ከላይ ከተጠቀሱት የንግድ ህጉ ድንጋጌዎችና ከንሕቁጥር ድንጋጌ አኳያ ሊታይ የሚገባው ሁኖ አላገኘንም በካሳ መጠኑ ላይ የቀረቡት ክርክሮችም የፍሬ ነገርና የማስረጃ ክርክሮች በመሆናቸው በዚህ ችሎት የሚታዩበትን አግባብ አላገኘንም ሲጠቃለልም የአመልካች የሰበር አቤቱታ የመሰረታዊ ሕግ መመዘኛን የሚያሟላ ባለመሆኑ ተቀባይነት የሌለው ሁኖ ስለአገኘን ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ በአዳማ ልዩን ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ የካቲት ቀን ዓም የተሰጠው ውሳኔ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚው ችሉት በኮመቁ ነሐሴ ቀን ዓም የተሰጠው ውሳኔ እንዲሁም በዚሁ ችሎት በመቁጥር መጋቢት ቀን ዓም የተሰጠው ትዕዛዝ በፍብሥሥህቁ መሰረት ጸንቷል ለተጠሪ አመልካች በድምሩ ብር ሰባ ሶስት ሺህ አምስት መቶ ዛያ ሶስት ብር ከዳኝነት ከሕጋዊ ወለድ እና ከ የጠበቃ አበል እንዲሁም በቁጥር ከብር ወጪ ጋር እንዲከፍል የተሠጠው ውሳኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የለበትም ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ ይቻቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይምለስ የሰመቁ ታህሳስ ቀን ዓም ዳኞች አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ አዳነ ንጉሜ ሙስጠፋ አህመድ አመልካች ግሎባል ኢንሹራንስ አልቀረበም ተጠሪዎች አቶ ፍጹም ላቀው ጠበቃቸው አትናቦን ነጋሳ ቀረቡ ወሮ ብስኩት ዘለቀ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ለዚህ የሰበር ክርክር መነሻ የሆነው ጉዳይ በአሁን የሰበር ተጠሪዎች ከሳሽነት የተጀመረው በአዳማ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሲሆን አመልካች ደግሞ ተከሳሽ ነበር ክሱም የከሳሾች አውራሽ የጋራ ንብረት የሆነው የሰሌዳ ቁጥሩ ኦሮ ሜኒባስ መኪና በተከሳሽ ኩባንያ የኢንሹራንስ ሽፋን ያለው ሲሆን በ ዓም ከጠዋቱ ሲሆን ከአዳማ ወደ አዲስ አበባ አየተጓዘ ቢሾፍቱ ከተማ መግቢያ ላይ ትክክለኛ ምልክት ሳያሳይ መንገድ ዘግቶ የቆመውን መኪና በመግጨት ከፍተኛ የሆነ ጉዳት የደረሰበት ሲሆን ተከሳሽም መኪናውን አንስቶ የተጎዱ ተሽከርካርካሪዎች ወደሚጠገነበት ቦታ ወስዶ መኪናውም ሙሉ በሙሉ ከጥቅም ውጪ መሆኑን ካረጋገጠ በኋላ የተሸርካሪውን ዋጋ ብር ለመክፈል ዝግጁ መሆኑን ለከሳሾች ከገለጸ በኋላ መኪናው ላይ አደጋ የደረሰው ትርፍ ሰው በመጫኑ ምክንያት በመሆኑ ክፍያውን እንደማይፈጽም ስለገለጸልን የሚፈለግበትን ብር ከ ዓም ጀምሮ ከሚታሰብ ህጋዊ ወለድ ጋር እንዲከፍል ይወሰንበት የሚል ነው ተከሳሽም በሰጠው መልስ ለመኪናው ኢንሹራንስ የተገባለትና ከአደጋ ቦታም እንዲነሳ የተደረገ ቢሆንም ስለአደጋው ፖሊስ ሪፖርት እንዲያቀርብ ተጠይቆ በሰጠው ምላሽ በመኪናው ላይ አደጋ በደረሰበት ጊዜ ሰዎችን ጭኖ የነበረ መሆኑን ገልዷል በከሳሾችና አና በከሳሽ መካከል የተደረገው የውል ስምምነትም በኢንሹራንስ ፖሊሲ ላይ የተመሰረተ ሲሆን አደጋው የደረሰበት መኪናም ሹፌሩን ሳይጨምር የመጫን አቅሙ ሰው ሆኖ እያለ ሰዎችን በትርፍ ጭኖ በጠቅላላው ሰዎችን ጭኖ የደረሰ አደጋ መሆኑና አደጋውም የደረሰው ከአቅም በላይ በመጫኑ ምክንያት ፍሬን እንዳይታዘዝ በማድረጉና መሪውንም ወደሚፈለግበት መምራት ባለመቻሉ ነው ኢንሹራንስ ዋስትና የተገባለት ተሸርካርካሪ መጫን ከሚችለው አቅም በላይ ትርፍ በመጫን አደጋ በደርሰበት ጊዜ በኢንሹራንስ ፖሊሲ አንቀጽ በተመለከተው መሰረት አደጋ የደረሰበትን መኪና ዋጋ ተከሳሽ የመክፈል ግዴታ ስለማይኖረው ክሱ ተቀባይነት የለውም ሲል ተከራክራል የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ከተከሳሽ ድርጅት እና ከኢትዮጵያ ኢንሹራንስ ድርጀት አንድ አንድ የሰርቬይ ባለሙያ በማስቀረብ ሙያዊ ምስክርነታቸውን በመስማት እንዲሁም ከትራፊክ ፖሊስ ስለአደጋው የቀረበውን ሪፖርት ከባለሙያዎቹ የምስክርነት ቃል በማገናዘብ እና በመመርመር በሰጠው ውሳኔ ከአቅም በላይ መጫን አደጋ አያስከትልም ማለት የማይቻል ቢሆንም ከትራፊክ ፖሊስ የቀረበው የመኪና አደጋ ሪፖርት ለአደጋው መድረስ መንስኤ የሆነው በፍጥነት በማሽከርከርና በማንቀላፋት መሆኑን ከሚገልጽ ውጪ አደጋው መኪናው ከአቅም በላይ በመጫኑ ምክንያት መሆኑን የማያመለክት ስለሆነና ሪፖርቱም አደጋ በደረሰበት ጊዜ ያለውን ሁኔታ መሰረት አድርጎ የቀረበ በመሆኑ የሚታመን ነውበሌላ በኩል ተከሳሽ አደጋ የደረሰው ከአቅም በላይ መኪናው በመጫኑ ነው ቢልም በከሳሾችና ተከሳሽ መካከል በ የተፈረመው የኢንሹራንስ ውል ስምምነት ኢንሹራንስ የተገባለት መኪና ከአቅም በላይ ወይም ትርፍ ሰው ጭኖ ቢገኝ ካሳ አይከፈልም የሚል ባለመሆኑ የውል ስምምነቱ ለሚደርሰው የሞት አደጋየአካል ጉዳት እንዲሁም በንብረት ላይ ለሚደርሰው ጉዳት ካሳ የሚከፈል መሆኑን ስለተስማሙና ይህም ስምምነት በፍህቁ መሰረት ህግ ሆኖ ስለሚያስገድድ ተከሳሽ ክስ የቀረበበትን ገንዘብ ከነወለዱለዳኝነት የተከፈለውን እንዲሁም ወጪና ኪሳራ ሊከፍል ይገደዳል ብሏል ጉዳዩ በይግባኝ የቀረበለት የኦሮሚያ ጠፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አመልካች ያቀረበውን የይግባኝ በፍሥሥህቁ መሰረት በመዝጋት በማሰናበቱ የሰበር አቤቱታውን ለዚህ ችሎት አቅርቧል አመልካች ባቀረበው የሰበር አቤቱታም የጠቀሳቸው የቅሬታ ነጥቦች ጉዳት የደረሰበት ሚኒባስ መኪና የኢንሹራንስ ሽፋን ዋስትና የተገባለት ቢሆንም በወቅቱ ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓጓዝ መንገድ ዳር ተበላሽቶ ከቆመ መኪና ጋር ተጋጭቶ ሰዎች ሞተው ሰዎች የተጎዱ መሆኑን የአድአ ወረዳ ፖሊስ በደብዳቤ ከገለጸው የተረጋገጠ ሲሆን በኢንሹራንስ ውሉም ሆነ በመንገድ ትራንስፖርት ባለሥልጣን በተሰጠው የባለቤትነት ማረጋጫ ደብተርሊብሬየመኪናው የመጫን አቅም ሰው ብቻ መሆኑ በተገለጸበት ሁኔታ መኪናው ሰዎችን በትርፍነት ጭኖ ጉዳቱ በመድረሱ በኢንሹራንስ ኩባንያ ፖሊሲ ጠቅላላ ማግለያ በሚለው ክፍል ተራ ቁጥር በኢንሹራንስ ውሉና ከሚመለከተው አካል በተሰጣቸው የባለቤትነት ማረጋጫ ደብተር ላይ ከተገለጸው ሰው ብዛትና መኪናው ካለው መቀመጫ ብዛት በላይ ጭኖ ለሚደርስ አደጋ ኢንሹራንስ ኩባንያው ማንኛውንም ክፍያ ለመክፈል ኃላፊነት አይኖርበትም ስለሚል ይህንንም ግዴታ ኢንሹራንስ ሰጭም ሆነ ኢንሹራንስ ገቢው በንግድ ህግ አንቀጽ መሰረት በተጨማሪ የማግለያ ውል የግዴታ ስምምነት የተፈራረምን ስለሆነ አመልካች የጉዳት ካሳውን ለመክፈል እንደማልገደድ በመጠቀስ ያቀረብኩትን ክርክር ፍርድ ቤቶቹ ሳይቀበሉት ያለፉት አግባብነት የለውም አንድ መኪና ከአቅም በላይ ጭኖ ሲጓዝ እንደፈለጉት መሪም ሆነ ፍሬን መያዝ መቆጣጠር አንደማይቻል እና ከአቅም በላይ መጫን ለአደጋ ምክንያት እንደሚሆን የባለሙያ ምስክርነት በተሰጠበት ሁኔታ ፍርድ ቤቱ ከአቅም በላይ መጫን ለአደጋ ምክንያት አይሆንምእንዲሁም በኢንሹርነስ ፖሊሲው ላይ ከሳሾች ግዴታ ገብተው የፈረሙት ነገር ስለሌለ የመኪናውን ግምትየጠበቃ አበል ፐርሰንት ወጪ ኪሳራ ብር ጨምሮ አመልካች ሊከፍል ይገባል ሲሉ የወሰኑት ተቀባይነት የለውም የሚሉ ናቸው ተጠሪዎች በበኩላቸው በሰጡት መልስበአመልካችና በተጠሪዎች መካከል በተደረገው የኢንሹራንስ ዋስትና ውል የመድን ሽፋን የተሰጠው መኪና ትርፍ ሰው ከጫነ አመልካች ኃላፊነት አይኖረውም በሚል አልተስማማንም በዚህ መልኩ ስለመዋዋላችን የሚገልጽ ማስረጃም አመልካች ለሥር ከፍተኛ ፍርድ ቤት አላቀረበምአመልካች የኢንሹራንስ ፖሊሲ ነው በማለት ለሥር ፍርድ ቤት ያቀረበውም የፖሊሲ ቁጥር የሌለው ለማስታወቂያ ተብሎ የተዘጋጀውን ብሮሸር በመሆኑ ተጠሪዎችን የሚያስገድድ አይሆንም እንዲሁም በተሽርከርካሪው ላይ አደጋ የደረሰው በፍጥነት በመንዳትና በአሽከርካሪው ማንቀላፋት ምክንያት መሆኑን በማረጋገጥ የትራፊክ ፖሊስ ማስረጃ የሰጠበት ጉዳይ በመሆኑ አመልካች አደጋው የደረሰው ትርፍ ሰው በመጫኑ ምክንያት ነው ሲል ያቀረበው ክርክር ተቀባይነት የለውም ሲሉ ተከራክረዋል ተጠሪዎች ላቀረቡት መልስም አመልካች የመልስ መልስ በማቅረብ ተከራክራል የጉዳዩ አመጣጥ ከዚህ በላይ የተመለከተው ሲሆን እኛም ጉዳት ለደረሰበት መኪና ተጠሪዎች የጠየቁትን ገንዘብ አመልካች የመክፈል ኃላፊነት አለበት። የሚለው ነጥብ በጭብጥነት ሊታይ የሚገባው ሁኖ አግኝቶታልከክርክሩ ሄደት መገንዘብ የተቻለው ተጠሪ ለላባቸው እዳ ንብረታቸው የሆነው ባህርዛፍ እንዲሸጥ ትእዛዝ ተሰጥቶ በኛው ጫረታ ገዥ ባለመገኘቱ በሁለተኛ ጫረታ እንዲሸጥ የታዘዘ መሆኑንበዚህ ጊዜ ንብረቱ ሲሸጥ ግን በኛ ጫረታ ባለሙያ ባቀረበው ግምት በላይ ከፍተኛ ዋጋ ላቀረበ ተጫራች ንብረቱ እንዲሸጥ ተብሎ በበታች ፍርድ ቤቶች መወሰኑን ነው በመሰረቱ የመጀመሪያ የጨረታ ማስታወቂያ ወጥቶ ገዥ አለመቅረቡ ከተረጋገጠ በፍብሥሥሕቁጥር እንደተመለከተው ድጋሚ ጨረታ እንዲወጣ ማድረግ የግድ አስፈላጊ ነውበመጀመሪያው ጫረታ ማስታወቂያ በተገለፀው የዋጋ ግምት መነሻ ተጫራች ካልቀረበ በፍብሥሥህቁጥር መሰረት ድጋሚ ማስታወቂያ በማውጣት በሁለተኛ ጨረታ እንደሚደረግንብረቱም የሚሸጠው በሁለተኛ ጨረታ ማስታወቂያ ጥሪ መሰረት ውድድር በማድረግ ከፍተኛ ዋጋ ላቀረበው ተጫራች እንደሆነ ተጠቃሹ ድንጋጌ ያሳያልበድንጋጌው ያፍፖኛ ዎጋ ያታሚሟመሮያ ፖራም የሚለው ሐረግም የሚያስገነዝበው በመጀመሪያ ጫረታ ጊዜ በግምቱ መነሻ ተጫራች ያልቀረበ በመሆኑ የፍርድ ባለመብቱም በፍርድ ያገኘው ውሳኔ እንዲፈፀምለትባለአዳውም ያለበትን ግዴታ አንዲወጣ ማድረግ ይቻል ዘንድ በሁለተኛ ጨረታ ጊዜ ፍርድ ቤቱ ባለሙያ በገመተው ዋጋ መነሻ ሳይገደብና ከዚያም ባነሰ የዋጋ መነሻ ጫረታ ሊደረግ እንደሚችልና ንብረቱም ሊሸጥ የሚችለው ከተወዳዳሪዎች ከፍተኛ ዋጋ ላቀረበው ተጫራቾች መሆኑን ነው እንዲህም ሲሆን ይህ በውድድሩ ጊዜ የተገኘው ከፍተኛ የተባለው ዋጋም በመጀመሪያ ጫረታ ጊዜ ከተመለከተው የዋጋ መነሻ ዝቅ ሊል እንደሚችል መታወቅ አለበት አንጂ ፍርድ ቤት በሁለተኛ ጫረታ ጊዜም ዋጋው ከባለሙያው ግምት ሊያንስ አይገባም በማለት የሚገድበው አይደለምበሁለተኛ ጨረታ ባለሙያ ባቀረበው ግምት በላይ በተገኘ ከፍተና ዋጋ ላቀረበ ተጫራች እንዲሸጥ የግድ ማድረግ የንብረቱ ዋጋ የባለሙያውን ግምት ካልደረሰ ንብረቱ የሚሸጥበት ሁኔታ እንዳይኖር በማድረግ ባለገንዘቡ ገንዘቡን እንዳያገኝባለአዳውም ግዴታውን አንዳይወጣ የማድረግ ውጤትን የሚያስከተል በመሆኑ የፍርድ አፈፃጸም ስርዓት የሚቀበለው አካፄድ ነው ተብሎ አይታሰብምስለሆነም የበታች ፍርድ ቤቶች የተጠሪ ንብረት በሁለተኛ ጨረታ ሲሸጥ ባለሙያ ባቀረበው ግምት በላይ በተገኘ ከፍተኛ ዋጋ ላቀረበ ተጫራች እንዲሸጥ በማለት የሠጡት የአፈጻጸም ትዕዛዝ ለጉዳዩ ቀጥተኛ ተፈፃሚነት ያለው የፍብሥሥሕቁጥር ድንጋጌ ያላስቀመጠው መስፈርት መሰረት ያደረገ በመሆኑ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ሁኖ ስሰአገኘን ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በኢሊባቡር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሰኔ ቀን ዓም ተሰጥቶ በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁጥር ጥር ቀን ዓም የፀናው የአፈጻጸም ትዕዛዝ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሽራል በሁለተኛ ጨረታ ጊዜ ለፍርድ አፈጻጸም የተያዘ ንብረት ሊሸጥ የሚገባው ባለሙያ ባቀረበው ግምት በላይ በተገኘ ከፍተኛ ዋጋ ላቀረበ ተጫራች ሳይሆን ግምቱን ሳይጠብቅ ከተወዳዳሪዎች መካከል ከፍተኛ ዋጋ ላቀረበው ተጫራች ነው ብለናልበዚህ መሰረት አፈጻጸሙን እንዲቀጥል ጉዳዩን ለኢሊባቦር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት መልሰን ልከንለታልይጻፍ በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ብለናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤዮ የሰመቁ መስከረም ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሎሳ ሙስጠፋ አህመድ አመልካቾች አቶ ኃሚካኤል ታደሰ የቀረበ የለም ወሮ ሸዋዬ አምዴ ቀረቡ አቶ ዮሴፍ ታደሰ ቀረቡ ወሪት አመቤት ታደሰ የቀረበ የለም ተጠሪ አቶ ተስፉ ታደሰ የቀረበ የለም ጉዳዩን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች ደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ያቀረበውን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ጉዳዩ በመጀመሪያ የታየው በሸበደኖ ወረዳ ፍርድ ቤት ነው ጉዳዩ የአፈፃፀም ክርክር የሚመለከት ነው የክርክሩ መነሻ ተጠሪዎች በስር ፍርድ ቤት በፍርድ ባለመብትነት ቀርበው የፍርድ ባለዕዳው የአባታችንን ውርስ ሀብት እንዲያካፍል በተሰጠው ፍርድ መሰረት እንዲፈፅም ይወሰንልን በማለት ያቀረቡት የአፈፃፀም ማመልከቻ ነው አመልካች የፍርድ ባለዕዳ በመሆን ቀርቦ ተከራክሯል የስር ፍርድ ቤት ተገቢ ነው የሚለውን አፈፃፀም ትዕዛዝ ሰጥቷል አመልካቾች የስር ፍርድ ቤት በሰጠው የአፈፃፀም ትዕዛዝ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበዋል የዞነ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ የስር ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ አጽንቶታል አመልካች በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት ለደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት የሰበር አቤቱታ አቅርቧል የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት ጉዳዩ የፌዴራል ጉዳይ በመሆኑ በሰበር ለማየት ስልጣን የለኝም በማለት ውሣኔ ሰጥቷል አመልካች በ ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ አፈፃፀም ክስ ያቀረበበትን ፍርድ የተሰጠው ሸበደኖ ወረዳ ፍርድ ቤት ነው ዋናው ፍርድ እስከ ክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት ድርስ ቀርቦ የፀና ነው ይህንን ፍርድ ለማስፈፀም ክስ ስናቀርብ ጉዳዩ በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት የሚታይ በመሆኑ ጉዳዩን ለማየት ስልጣን የለኝም በማለት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት አመልክቷል ተጠሪ በ ዓም ተጠሪዎች መልስ ለደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የለበትም በማለት ተከራከረዋል አመልካቾች የመልስ መልስ አቅርበዋል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ጉዳዩን ለማየት ስልጣን የለኝም በማለት የሰጠው ውሣኔ ተገቢ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ጭብጥ በመያዝ ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው አመልካች የአፈፃፀም ክስ ያቀረቡበት ፍርድ በሸበድኖ መጀመሪያ ፍርድ ቤት ውርሱ እንዲጣራ ተደርጎ የተወሰነና በሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ ታይቶ የፀና በመጨረሻም በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት በሰበር መዝገብ ቁጥር የካቲት ቀን ዓም በሰጠው ውሣኔ የሸበድኖ መጀመሪያ ፍርድ ቤት ውሣኔና የሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሣኔ ሽሮ አመልካቾች የፍርድ ባለ መብት የሆኑበት ፍርድ ነው በሌላ አነጋገር አመልካቾች በሸበዲኖ የመጀመሪያ ፍርድ ቤት አፈፃፀም ክስ ያቀረቡት የሥር ፍርድ ቤትም አፈፃፀም ክሱን በመቀበልና በመመርመር ዓም አፈፃፀም ትእዛዝ የሰጠው የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት በሰበር መዝገብ ቁጥር የካቲት ቀን ዓም የሰጠውን ውሣኔ መሠረት በማድረግ ነው የፍርድ አፈፃፀም ማመልከቻ የሚቀርበው ፍርዱን ለፈረደው ፍርድ ቤት እንደሆነና ፍርድ የማስፈፀም ስልጣን ያለው ፍርድን የፈረደው ወይም ፍርዱን በሰጠው ፍርድ ቤት ፍርድ እንዲያስፈጽም ውክልና የተሰጠው ፍርድ ቤት እንደሆነ በፍሥሥሕግቁ ተደንግጓል ከዚህ አንፃር ሲታይ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት በሰበር መዝገብ ቁጥር የካቲት ቀን ዓም የሰጠውን ውሣኔ የማስፈፀም ስልጣን ያላቸው የክልሉ ፍርድ ቤቶች እንጂ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አይደሉም የአፈፃፀም ስልጣን መሠረቱ ፍርዱ መስጠት ወይም ፍርዱን በሰጠው ፍርድ ቤት ፍርድ ለማስፀም የሚያስችል ውክልና ማግኘት መሠረት ያደረገ እንጂ የፍርድ ባለአዳውን ወይም የፍርድ ባለመብቱ የሚኖሩበትን ክልል የከተማ አስተዳደር መሠረት ያደረገ አይደለም ከዚህ አንፃር ሲታይ የሥር ፍርድ ቤትም አፈፃፀም ክሱን በመቀበልና በመመርመር በ ዓም አፈፃፀም ትእዛዝ የሰጠውና በሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የአፈፃፀም ትእዛዙን በይግባኝ በማየት ያፀናው የፍሥሥሕግቁ ድንጋጌዎችን መሠረት በማድረግ ነው ጉዳዩ ይህ ሆኖ እያለ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት ለአዋጅ ቁጥር አንቀጽ በተዛባ መንገድ በመተርጎም ጉዳዩን በሰበር ለማየት ስልጣን የለኝም በማለት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት አለበት በማለት ወስነናል ሐአ ውሳኔ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰበር መዝገብ ቁጥር መስከረም ቀን ዓም የሰጠው ትዕዛዝ ተሽሯል በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሉት የስር ፍርድ ቤትና የሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡትን የአፈፃፀም ትዕዛዝ በሰበር አይቶ የመወሰን ሥልጣን አለው በማለት ወስነናል የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የአምልካቾችን የሰበር አቤቱታ በመመርመር ውሳኔ እንዲሰጥበት ጉዳዩን በፍሥሥሕቁ መሰረት መልሰን ልከንለታል በዚህ ችሎት ያወጡትን ወጭና ኪሳራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ በማለት ወስነናል መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምሰት ዳኞች ፊርማ አለበት ልዩ ልዩ የሰመቁ ግንቦት ቀን ዓም ዳኞች ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ረታ ቶሉሣ መስጠፋ አህመድ አመልካች አቶ ገላና ኦልጅራ ጠበቃ አቶ ግርማ ሚደቅሳ ቀረቡ ተጠሪዎች አቶ ገዛኸኝ ፋይስ ጠበቃ አቶ ብርፃኑ ይማም ቀረቡ አቶ ብርፃኑ ገመዳ የለገጣፎ ለገዳዲ ከተማ አስተዳደር የመሬት አስተዳደርና አካባቢ ጥበቃ ጽቤት ኑ አልቀረቡም አመልካች በሁለተኛ ተጠሪና በሶስተኛው ተጠሪ ላይ በሰበር መዝገብ ቁጥር ያቀረበውን የሰበር አቤቱታ ሁለተኛና ሶስተኛ ተጠሪዎች ያቀረቡትን ክርክር በፍታብሔር ስነ ሥርዓት ህግ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ መሰረት ከዚህ ከቀረበው ክርክር ጋር በማጣመር መርምረን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው የፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን የከፍተኛ ፍርድ ቤት አመልካች በአንደኛ ተጠሪና በሶስተኛው ተጠሪ ላይ ያቀረብኩትን ክስ በመዝገብ ቁጥር በማየት ታህሳስ ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔና የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ በይግባኝ መዝገብ ቁጥር አይቶ ሚያዝያ ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው በማለት በዚህ መዝገብ ያቀረበውን ሰበር አቤቱታና አመልካች የፊንፊኔ ዙሪያ አሮሚያ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር የአመልካችን የሁለተኛውን ተጠሪና የሶስተኛውን ተጠሪ ክርክር ሰምቶ ጥር ቀን ዓም የሰጠውን ውሣኔ ኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በይግባኝ መዝገብ ቁጥር ሚያዚያ ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት በሰበር መዝገብ ቁጥር ያቀረበውን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ጉዳዩ የቤት ሽያጭ ውል ለገዥው የሚያስገኘውን መብትና በገዥ በሶስተኛ ወገኖች ላይ ሊያቀርባቸው የሚችለውን የመብት ጥያቄ የሚመለከት ነው ጉዳዩ በዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሲታይ በመዝገብ ቁጥር አመልካች ከሳሽ አንደኛ ተጠሪና ሶስተኛ ተጠሪ ተከሳሾች በመሆን ተከራክረዋል እንደዚሁም በመዝገብ ቁጥር አመልካች ከሳሽ ሁለተኛ ተጠሪና ሶስተኛ ተጠሪ ተከሳሾች በመሆን ተከራክረዋል የክርክሩ መነሻ አመልካች ከላይ በተገለጹት መዛግብት በተጠሪዎች ላይ ያቀረበው ክስ ነው አመልካች ለስር ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር በአንደኛ ተጠሪና በሶስተኛ ተጠሪ ላይ ባቀረበው የክስ ማመልከቻ አንደኛ ተጠሪ በስሙ የተመራውንና የካርታ ቁጥር የሆነውን በ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የተሰራ ጅምር ቤት ሕዳር ቀን ዓም በተደረገ የጅምር ቤት ሽያጭ ውል ብር ሰማኒያ አምስት ሺ ብር ሸጦልኛል አንደኛ ተጠሪ ጆምር ቤቱንና የቦታውን ካርታና ፕላን አስረክቦኛል ቤቱን በስሜ ለማዛወር እንድችል ልዩ የውክልና ስልጣን ተሰጥቶኛል እኔም የገዛሁትን ቤት የቦታውን ፕላን በማስቀየር ፎቅ ቤት ለመገንባት የሚያስችለኝ የስራ ፕላን ተሰጥቶኝ ብር አንድ መቶ ፃምሳ ሺ ብር ወጭ በማድረግ የግንባታ ስራ በመስራት ግንባታውን በማጠናቀቅ ላይ እገኛለሁ ሆኖም አንደኛ ተከሳሽ አንደኛ ተጠሪ በሽያጭ ውል ለአኔ ያስተላለፈውን የጅምር ቤቱና የቦታው ካርታና ፕላን እንደጠፋበት ሀሰተኛ መግለጫ ለሁለተኛው ተከሳሽ ሶስተኛ ተጠሪ በማቅረብ አዲስ ካርታና ፕላን ተሰጥቶታል አንደኛ ተከሳሽ አንደኛ ተጠሪ በሀሰት አጭበርብሮ ባገኘው ካርታና ፕላን መሰረት በውል ለአኔ የሸጠለኝንና ያስረከበኝን ጀምር ቤት እንድትሸጥ እንድትለውጥና ለሶስተኛ ወገን እንድታስተላለፍ የውክልና ስልጣን ለሌላ ሴት ወሮ ትዕግስት ወርቁ በመስጠት ለእኔ የሰጠኝን ውክልና ስልጣን ሽሮታል ስለሆነም ለእኔ በሸያጭ ውል ያስተላለፈውን ጀምር ቤት እንድትሸጥ እንደትለውጥና ለሶስተኛ ወገን እንድታስተላለፍ አንደኛ ተከሳሽአንደኛ ተጠሪ ለሌላ ሴት የሰጠው ልዩ የውክልና ስልጣን እኔ በቤቱ ላይ ያገኘሁትን መብት የሚጥስ በመሆኑ በፍርድ ፈራሽ ሆኖ እንዲሻርልኝ አንደኛው ተከሳሽአንደኛ ተጠሪ በሽያጭ ውል ለእኔ ያስተላለፈውን የቦታውንና የቤቱን ካርታና ፕላን እንደጠፋበት ሀሰተኛ መግለጫ ለሁለተኛው ተከሳሽ በማቅረብ ያገኘው ካርታና ፕላን በማጭበርበር የተገኘ ካርታና ፕላን ስለሆነ አእንዲሰረዝልኝ አንደኛ ተከሳሽ አንደኛ ተጠሪ የሽያጭ ውሉን የሚያፈርስ ተግባር የፈፀመ በመሆኑ በሽያጭ ውሉ የተቀመጠውን የመቀጫ ገንዘብ ብር አስራ አምስት ሺ ብር እንዲከፍል ይወሰንልኝ ሁለተኛው ተከሳሽሁለተኛው ተጠሪ የቤቱን ስመ ሀብትና ካርታ በስሜ እንዲያዛውር ውሣኔ ይሰጥልኝ በማለት ክስ አቅርቧል አመልካች ለስር ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር በሁለተኛ ተጠሪና በሶስተኛ ተጠሪ ላይ ያቀረበው ክስና የጠየቀው የዳኝነት ጥያቄ ከላይ በዝርዝር ከተገለፀው ጋር ተመሳሳይነት ያለው ነው ልዩነቱ አመልካች የካርታ ቁጥሩ የሆነውን የሁለተኛ ተጠሪ ቤት ህዳር ቀን ዓም በብር ሰማንያ አምስት ሺ ብር የገዛ መሆኑንና ሁለተኛ ተጠሪ ጅምር ቤቱን የቦታውንና የቤቱን ካረታና ፕላን አስረክቦኝ ብር ሁለት መቶ ፃምሳ ሺ ብር በማውጣት ፎቅ ቤት ገንብቶ በማጠናቀቅ ላይ አያለ ሁለተኛው ተጠሪ የቦታውና የቤቱ ካረታና ፕላን የጠፋበት መሆኑን ሀሰተኛ መግለጫ ለሶስተኛው ተጠሪ አቅርቦ አዲስ ካርታና ፕላን ከወሰደ በኋላ ጀምር ቤቱን እንድትሸጥ እንድትለውጥና ለሶስተኛ ወገን እንደታስተላልፍ ለወሮ ትፅግስት ወርቁ ልዩ የውክልና ስልጣን የሰጠ መሆኑ ነው አመልካች ለሁለተኛ ተጠሪ ለትዕግስት ወርቁ የሰጠው ውክልና እንዲሻር በሀሰት መግለጫ የተሰጠው ካርታና ፕላን እንዲሰረዝና ሁለተኛ ተጠሪ አስር አምሰት ሺ ብርመቀጫ ገንዘብ እንዲከፍልና ሶስተኛ ተጠሪ የቤቱን ሰመ ሀብት ካርታና ፕላን በስሙ እንዲያዛውር ፍርድ እንዲሰጥለት ጠይቋል በሁለቱም መዛግብት ተጠሪዎች በተከሰሱበት መዝገብ በተከሳሽነት ቀርበው የመጀመሪያ የክስ መቃወሚያዎችን አቅርበዋል ጉዳዩን የማየት የዞነ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የስረ ነገር ስልጣን የለውም አንድ ሰው ለሌላው ሰው የሰጠው ውክልና እንዲሻር ጥያቄ ለፍርድ ቤት ሳይሆን ለሚመለከተው አካል መቅረብ ያለበት ነው የካርታ ይሰረዝልኝ ጥያቄ ተቀብሉ ውሳኔ የመሰጠት የአስተዳደር አካላት አንጅ የፍርድ ቤቶች የዳኝነት ስልጣን የላቸውም የስም ይዛወርልኝ ጥያቄም ውሉን በተናጠል ለከሳሽ ማስጠንቀቂያ በመስጠት ያፈረስነው ስለሆነ የሕግ መሰረት የለውም የሚል መከራከሪያ አቅርበዋል የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አመልካችና ተጠሪዎች ያቀረቡትን ክርክር ከመረመር በላ ከሳሽ ካርታና ፕላን እንዲሰረዝለት ያቀረበው ጥያቄ በአስተዳደር አካላት የሚወሰን እንጅ በፍርድ ቤት ታይቶ የሚወሰን አይደለም ከሳሽ ልዩ የውክልና ስልጣን እንዲሻርለት ያቀረበውን ጥያቄ የመወሰን ስልጣን ያለው ውልን የሚመዘግበው አካል ነው ፍርድ ቤቱ ስልጣን አለው ቢባል እንኳን በመጨረሻ የጠየቀው ብር አስራ አምስት ሺ ብር ስለሆነ ከዞኑ ከፍተኛ ፍርድቤት የስረ ነገር የዳኝነት ስልጣን ስር የሚወድቅ ሳይሆን የወረዳ ፍርድ ቤት የስረ ነገር ስልጣን ነው በመሆኑም ጉዳዩን የማየት የዳኝነት ስልጣን የለኝም በማለት ሁለቱንም መዛግብት በመዝጋት አመልካችንና ተጠሪዎችን አስናብቷቸዋል አመልካች የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቀጥር ሰጠውን ውሳኔ በመቃወም በይግባኝ መዝገብ ቁጥር የስር ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር የሰጠውን ውሳኔ በመቃወም በይግባኝ መዝገብ ቁጥር አቅርቧል የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሁለቱ ይግባኝ መዛግብት አመልካች ያቀረበውን የይግባኝ ቅሬታና የተጠሪዎችን ክርክር ከሰማ በኋላ አመልካችና ተጠሪዎች የኦሮሚያ ክልልና የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች በመሆናቸውና አመልካች የጠየቀው ዳኝነት ብር ብቻ እንዲከፈለው ባለመሆኑ የዞነ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ጉዳዩን የማየት የዳኝነት ስረ ነገር ስልጣን የለኝም በማለት የሰጠው የውሣኔ ክፍል ስህተት ያለበት ነው ሆኖም በውጤቱ ደረጃ አመልካች ካርታ እንዲሰርዝለት እና ልዩ የውክልና ስልጣን እንዲሻርለት ያቀረበው ጥያቄ በሚመለከታቸው አስተዳደር ክፍሎች የሚወሰን እንጂ በዳኝነት የሚያልቅ ጉዳይ አይደለም ያለው ውሣኔ ክፍል ትክክል በመሆኑ የስር ፍርድ ቤት የአመልካችን ክስ ውድቅ ማድረጉ ተገቢ ነው በማለት በሁለቱም መዛግብት የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠውን የውሣኔ ምክንያት ብቻ በማሻሻል ውሣኔውን አጽንቶታል አመልካች የኦሮሚያ ክልል ጠቅላል ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በይግባኝ መዝገብ ቁጥር የሰጠውን ውሣኔ በመቃወም በሰበር መዝገብ ቁጥር ሀምሌ ቀን ዓም የተፃፈ የሰበር አቤቱታ አቅርቧል እንዲሁም አመልካች ይግባኝ ሰሚው ችሎት በይግባኝ መዝገብ ቁጥር የሰጠውን ውሣኔ በመቃወም በሰበር መዝገብ ቁጥር ሀምሌ ቀን ዓም የተፃፈ የሰበር አቤቱታ አቀርቧል አመልካች በሁለቱ መዛግብት ያቀረበው የሰበር አቤቱታ ይዘት እኔ በውል የገዛሁትንና የተራከብኩት ጅምር ቤት ካርታና ፕላን እንደኛ ተጠሪና ሁለተኛ ተጠሪ ለመሸጥ ለመለወጥ አንዲመቻቻው በማሰብ የቤቱና የቦታው ካርታና ፕላን እንደጠፋባቸው ሀሰተኛ መግለጫና ማስረጃ ለሶስተኛ ተጠሪ በማቅረብ የተሰጣቸው አዲስ ካርታና ፕላን የእኔን መብት የሚጎዳና በሀስትና በማጭበርበር የተሰጠ መሆኑ ተረጋግጦ በፍርድ እንዲሰረዝልኝ ያቀረብኩትን የዳኝነት ጥያቄ ፍርድ ቤቶች አከራክረው የመወሰን የዳኝነት ስልጣን አላቸው ስለዚህ ጉዳዩ በፍርድ ሊያልቅ የሚችል አይደለም በማለት የስር ፍርድ ቤትና የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው አንደኛና ሁለተኛ ተጠሪ በውል ለእኔ የሸጠልኝንና አኔ ከፍተኛ ገንዘብ ወጭ በማድረግ የገነባኃቸውን ቤቶች በሀሰተኛ መግለጫና ሐሰተኛ ማስረጃ ተጠቅመው ያወጡትን አዲስ ካርታና ፕላን ጋር ወሮ ትእግስት ወርቁ እንድትሸጥ እንድትለውጥና ለሶስተኛ ወገን ቤቶቹን አንድታስተላልፍ የሰጧት ልዩ የውክልና ስልጣን በንብረቴ የተሰጠና እኔ በቤቶቹ ላይ ያለኝን መብት የሚሜጎዳ ነው የውክልና ስልጣኑ የውል ሰነድ ነው ስለዚህ ውሉ እንዲፈርስ ያቀረብኩት ጥያቄ የግራ ቀኛችንን ማስረጃ በመስማት ውሣኔ የሚሰጡት ፍርድ ቤቶች እንጂ የውልና ማስረጃ የመዝገባ ስልጣን ያለው አካል አይደለም ስለዚህ ጉዳዩን በዳኝነት አይቶ ለመወሰን ስልጣን እንደሌላቸው በመግለጽ የበታች ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሣኔ በሰበር ታይቶ እንዲታረምላቸው በማለት አመልክቷል አንደኛ ተጠሪ ሕዳር ቀን ዓም በተዓፈ መልስና ሁለተኛው ተጠሪ ሕዳር ቀን ዓም በተፃፈ መልስ ተመሣሣይ ይዘት ያለው ክርክር አቅርበዋል የውክልና ስልጣን አንድ ወገን ወካይነት የማቋቋምና ሊሻር የሚችል በመሆኑ የውክልና ሰነዱን በመመርመር ፍርድ ቤቶች ሊሰርዙትና ሊሽሩት ይችላሉ በማለት አመልካች ያቀረበው የሰበር አቤቱታ የሕግ መሠረት የለውም ተጠሪዎች ከአመልካች ጋር ያደረግነው ጅምር ቤት ሽያጭ ውል በሕጉ የተገለፀውን ፎርም እንደማያሟላ ገልፀን ውሉን ሰርዘነዋል አመልካች የወሰደውን ካርታና ፕላን አንዲመልስልን ስንጠይቀው ጠፍቶብኛል በማለት አንቢተኛ በመሆኑ ለሚመለከተው የፖሊስ ክፍል አመልክተንና በበከልቻ ኦሮሚያ ጋዜጣ ጥሪ በማስድረግ የቤት ካርታና ፕላን ሶስተኛው ተጠሪ ተሰጥቶናል ይህም በሀሰት የመጣ ካርታና ፕላን ነው በማለት የሚያቀርበው ክርክር ተገቢነት የሌለው ነው ስለዚህ የበታች ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የሌለበት በመሆኑ እንዲያፀናልኝ በማለት ተከራክረዋል ሶስተኛ ተጠሪ በበኩሉ በሁለቱ የሰበር መዛግብት አመልካች ላቀረበው የሰበር አቤቱታ ጥቅምት ቀን ዓም እና ሕዳር ቀን ዓም የተፃፈ መልስ አቅርቧል ሶስተኛው ተጠሪ አንደኛውን ተጠሪ ሁለተኛው ተጠሪና የቤትና የቦታ ካርታና ፕላን አንደጠፋባቸው በተናጠል በማመልከታቸው ጉዳዩ በፖሊስ በኩል የተሰጠውን ማስረጃ መሠረት በማድረግ በጋዜጣ ተቃዋሚ ካለ እንዲቀርብ ጥሪ አድርጌ ተቃዋሚ የልቀረበ በመሆነ ለአንደኛና ለሁለተኛ ተጠሪዎች አዲስ የቤት የቦታ ካርታ ፕላን ሰጥቻለሁ ይህንን የፈፀምኩት በሕጉ የተደነገገውን ሥርዓት በመከተል የሰበር አቤቱታውን ውድቅ ሆኖ በነዛ እንድሰናበት ውሣኔ ይሰጥልኝ የሚል ይዘት ያለው ክርክር አቅርቧል አመልካች ተጠሪዎች ለሰጡት መልስ የመልስ መልስ አቅርቧል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር አመልካች ተጠሪዎች በዚህ መዝገብና ከዚህ መዝገብ ጋር በተጣመረው በሰበር መዝገብ ቁጥር ያቀረቡት የጽሑፍ ክርክር ይዘት ከላይ የተገለፀው ሲሆን አኛም የሥር ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት አመልካች ያቀረባቸው የዳኝነት ጥያቄዎች በፍርድ የማያልቁ በሚመለከተው የአስተዳደር ክፍል ውሣኔ የሚሰጥባቸው ናቸው በማለት ውድቅ ማድረጋቸውን ተገቢ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ጭብጥ በመያዝ ጉዳዩን መርምረናል ከላይ የተገለፀውን ጭብጥ ለመወሰን በመጀመሪያ አመልካች በተጠሪዎች ላይ ክስ ለማቅረብ መነሻ የሆነውን መሠረታዊ ጉዳይና የክርክሩ ጭብጥ በፍተሐ ብሔር ሥነ ሥርዓት ሕጉ በተደነገገው መሠረት በመለየትና በመመስረት የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ በመስማት በመመርመርና በመመዘን ውሣኔ ለመስጠት የዳኝነት ኃላፊነታቸውን የተወጡ መሆኑን መመርመር አስፈላጊ ነው አንድ ጉዳይ አከራካሪ መሠረታዊ ጭብጥ አንደኛው ወገን የጠየቀውና ሌላኛው ወገን የካደው መሆኑ በፍሥሥሕቁጥር የሚደነግግ ሲሆን የአንድ ክርክር ጭብጥ የሚመሠረተው ከሣሽ በክስ በማመልከቻው የገለፀው እና ክሱን ለማስረዳት ያቀረባቸውን የሰነድ ማሰረጃዎች ተከሣሸ ክሱን ለመከላከል ያቀረበውን የጽሑፍ መልስና ክሱን ለመከላከያ ያቀረበው የጽሑፍ ማስረጃና ተከራካሪዎች ለፍርድ ቤት የቃል ምርመራ የገለፁትን ፍሬ ጉዳይ መሠረት በማድረግ መሆን እንዳለበት የፍተሐ ብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ይደነግጋል አመልካች በተጠሪዎች ላይ በዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ያቀረበው ክስ መሠረታዊ መነሻ ከአንደኛ ተጠሪ ጋር ሕዳር ቀን ዓም ያደረገው የካርታ ቁጥሩ እሀ የሆነውን ጆምር ቤት በብር ሰማንያ አምስት ሺ ብር ለመግዛት የተዋዋለው ውልና ከሁለተኛ ተጠሪ ጋር ሕዳር ቀን ዓም የካርታ ቁጥር ኦሀ የሆነ ጅምር ቤት ለመግዛት የተዋዋለው ውል ነው አመልካች በውል የገባውን ግዴታ በመፈፀምና የገባቸውን የቤት ዋጋ በመክፈል የቤቶቹን ካርታዎች እና ጅምር ቤቶቹን ከአንደኛና ሁለተኛ ተጠሪዎች ተረክቦ የጅምር ቤቶቹን ፕላን በማስቀየር ከፍተኛ ወጭ በማውጣት ፎቅ ቤቶችን በመገንባት በማጠናቀቅ ሒደት ላይ እያለ ተጠሪዎች በውል የገቡትን ግዴታ በመጣስና በውል ያገኘውን መብት ዋጋ ለማሣጣት የተለያዩ ተግባራትን ፈጽመዋል የሚል ነው አመልካች ተጠሪዎች በሽያጭ ውልና በፍተሐብሔር ሕግ ቁጥር መሠረት ለእኔ ያስተላለፉትን ካርታ በሐሰት ጠፋቶብናል የሚል ማመልከቻና ማስረጃ ለሶስተኛው ተጠሪ በማቅረበ አዲስ ካርታ መውሰዳቸው በዚህ አዲስ ካርታ መሠረት እኔ የገዛሁትን አና ወጭ አውጥቼ የገነባሏኋውን ቤት ትእግስት ወርቁ እንድትሸጥ እንድትለወጥ ወይም ለሶስተኛ ወገን እንድታስተላልፍ ልዩ የውክልና ስልጣን የመስጠት ተግባር ፈጽመዋል እነዚህ ተግባራት በፍርድ ተመርምረው ይሰረዙልኝ የሚል ይዘት ያለው ክስና ክርክር አቅርቧል ተጠሪዎች በበኩላቸው ከአመልካች ጋር ውል ከተዋዋሉና የቤቱን ዋጋ ከተቀበሉ በኃላ ውሉ ጐድቶናል በሜል ፃሣብ የተቀበሉትን ገንዘብ የመለሱ መሆኑንና ውሉም የፈረሰ መሆኑን ገለፀው እንደተከራከሩ አመልካች የወሰደውን ካርታና ፕላን ጠፋቶብኛል ስላላቸው አዲስ ካርታ ፕላን የወጣ መሆኑ ቤቱ ንብረታቸው መሆኑን ገልፀው እንደተከራከሩ ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት በውሣኔው ካሠፈራቸው መሠረተ ፃሣቦች ተረድተናል ከላይ የገለጽናቸው አመልካችና አንደኛና ሁለተኛ ተጠሪ ለሥር ፍርድ ቤት ያቀረቡት ክርክር መሠረታዊ ጭብጦች ሀ አንደኛ ተጠሪ የካርታ ቁጥሩ የሆነውን ቤት ለአመልካች ለመሸጥ ሕዳር ቀን ዓም ያደረገውን የጅምር የቤት ሽያጭ ውል ፈርሶ ተጠሪ የተቀበለውን የቤቱን ዋጋ ለአመልካች መልሷል ወይስ አልመለሰም ለ ሁለተኛ ተጠሪ የካርታ ቁጥር «ሀ የሆነ ጅምር ቤት ለአመልካች ለመሸጥ ሕዳር ቀን ያደረገው ውል ፈርሶ ሁለተኛ ተጠሪ የተቀበለውን የቤቱን ዋጋ ለአመልካቾች መልሷል ወይስ አልመለስም።