Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convertir en PDF
  • Liste de lecture
  • Abrégé
  • Livre audio
  • Chercher
  • Télécharger
  • myzon
  • S'identifier
  • registre
English  አማርኛ  Français  العربية
Livre du jour

የሰበር ውሳኔዎች Vol 11.pdf


  • word cloud

የሰበር ውሳኔዎች Vol 11.pdf
  • Extraction Summary

ፀበበከበ ጪዉ ጥያቄን ሳሊኒ ኮንስትራክሽን ጠበቃ አቶ ሚሊዬን አበራ ጋር ቀረቡ አንደኛ አመልካችና ሁለተኛ አመልካች በሥር ያልተከራከሩበትን አዲስ ፍሬ ጉዳይ በሰበር ደረጃ ማንሳታቸው በፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ የተደነገገውን መሠረታዊ መርህ የሚጥስ በመሆኑ አልተቀበልነውም በአጠቃላይ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤትም የካቲት ቀን ዓም መሆኑን ገልጂል የአሁኑ ተጠሪ ይህንን በሚመለከት በጽሐፍ ባመጣው መልስ ላይ የአሁኑ አመልካች ወርቁን የሸጠው መቼ ነው። የሸጠውስ በምን ያህል ነው። የክልሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት።

  • Cosine Similarity

የአላባ ጥቅም ተቀባዩ ሲሞት ቀሪ የሚሆን መሆኑ በፍታብሔር ህግ ቁጥር የተደነገገ በመሆኑ ሟች ወሮ ብሬ ሞሲሳ በአከራካሪው ቤት ላይ ያላቸው የመጠቀምና አላባ የመሰብሰብ መብት በመሞታቸው ምክንያት የሚቋረጥና ለወራሻቸው ለሁለተኛው ተጠሪ የማይተላለፍ መብት መሆኑን ከላይ የተገለፁትን የህግ ድንጋጌዎች በማገናዘብ ለመረዳት ችለናል ስለሆነም የከፍተኛው ፍርድ ቤት ሟች አቶ ገብረህይወትና ወሮ ብሬ ታህሣሥ ቀን ዓም ያደረጉት ውል ከጋብቻ ውጭ እንዳባልና ሚስት ከግብረሥጋ ግንኙነት አብረው ሲኖሩ በንብረት ረገድ ያላቸውን ግንኙነት በተመለከተ ያደረጉት ውል ሆኖ እያለ የስጦታ ውል ነው በማለት ከውሉ መሠረታዊ ይዘትና ባህሪ ውጭ የራሱን ትርጉም መስጠቱና ውሉ በፍታብሔር ህግ ቁጥር የተደነገገውን ፎርም አላሟላም በማለት የማይረጋ ነው ብሎ መወሰኑ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል ወሮ ብሬና አቶ ገብረህይወት ታህሣሥ ቀን ዓም ያደረጉት ውል በንብረት ረገድ ያላቸውን ግንኙነትና ሁለቱም ያላቸውን መብትና ግዴታ በሙሉ ፈቃዳቸው የተስማሙበት በፍታብሔር ህግ ቁጥር ድንጋጌዎች መሠረት በተዋዋዬቹና በምስክሮች የተፈረመ ህጋዊ ውጤት ያለው ውል ሆኖ አግኝተነዋል በውሉ ሟች ወሮ ብሬ በአከራካሪው ቤት ባለሀብት አለመሆናቸውና አቶ ገብረህይወት ከሞቱ በኃላ ወሮ ብሬ በአከራካሪው ቤት ላይ የነበራቸው በንብረቱ የመጠቀምና ፍሬ የመሰብሰብ መብት እንደሆነ በግልዕ ተመልክቷል ወሮ ብሬ በቤቱ ላይ ያላቸው የአላባ ጥቅም መብት ከዚህ ዓለም በሞት በመለየታቸው ምክንያት በፍታብሔር ህግ ቁጥር መሠረት ቀሪ ስለሆነ ሁለተኛ ተጠሪ የአመልካቾች አባትና አውራሽ የአቶ ገብረህይወት ደበሣይ የግል ንብረት የሆነውን አከራካሪውን ቤት የሚወርሰበት ምክንያት የሌለው በመሆኑ የከፍተኛው ፍርድ ቤትና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ወስነናል ውሣሃፇ ኔ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጡት ውሣኔ ተሽሯል የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ በውጤት ደረጃ ፀንቷል አከራካሪውን ቤት ተጠሪዎች ለአመልካቾች ሊያስረክቡ ይገባል በማለት ውሣኔ ሰጥተናል በሟች ወሮ ብሬ ሞሲሳና በሟች አቶ ገብረህይወት ደበሣይ መካከል ታህሣሥ ቀን ዓም የተደረገው ውል ህጋዊ አስገዳጅነትና ውጤት ያለው ውል ነው ብለናል በዚህ ፍርድ ቤት ግራቀኙ ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ለየራሳቸው ይቻሉ ያሟይ ይላነምነታ ዳምቻ ፊረማ ለያ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሐጎስ ወልዱ ብርፃነ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ወሪት ሮማን ግዛው ጠበቃ አቶ ግርማ ተጠሪ አቶ ግርማ አብርፃም ጠበቃ አቶ አምዴ አበበ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚ ችሎትና የከተማው ሰበር ሰሚ ችሎት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት አመልካች ስላመለከቱ ነው የጉዳዩ መነሻ ሟች ወሮ አስካለ ወልደየስ መስከረም ዐ ቀን ዓም አመልካችን ኑዛዜ ወራሽና ተጠቃሚ የሚያደርግ ኑዛዜ አድርገዋል የሟች የኑዛዜ ወራሽ መሆኔ ይታወቅልኝ በማለት አመልካች ያቀረቡትን አቤቱታ በመመርመር አመልካች የሟች ወሮ አስካል ወልደየስ የኑዛዜ ወራሽ መሆኗን በማረጋገጥ የአዲስ አበባ የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የካቲት ቀን ዓም ውሣኔ ሰጥቷል ተጠሪ ይህንን ፍርድ በመቃወም የሟች የወንድም ልጅ የሆንኩት እኔ አያለሁ አመልካች የኑዛዜ ወራሽ ነኝ በማለት በፍርድ ያስወሰነችው አላግባብ ነው ከዚህ በተጨማሪ ሟች በአመልካች ያደረጉትን ኑዛዜ ጥቅምት ቀን ዓም ባደረጉት ኑዛዜ ተክተውታል በማለት የፍርድ መቃወሚያ ማመልከቻ አቅርቧል በተጨማሪም ኑዛዜውን ሟች ያላደረጉት ነው የሚል መከራከሪያም አቅርበዋል አመልካች በበኩላቸው ተጠሪ ሟች ያደረጉትን ኑዛዜ ያውቃሉ በኑዛዜው መሠረት ለሌሎች ሰዎች ሲፈፀም በምስክርነት ተገኝተዋል ፊርማው የሟች ነው ዋናው የሚገኘው በሌላ ሰው እጅ በአደራ ተቀምጦ ነው በማለት ተከራክረዋል የሥር ፍርድ ቤት የኑዛዜ ዋና ቅጂ ፍርድ ቤቱ በመጀመሪያ የአመልካች የኑዛዜ ወራሽነት ማመልከቻ ተቀብሉ በሚያጣራበት ሰዓት ቀርቦ ከኮፒው ጋር የተገናዘበ መሆኑን ኮፒው ላይ ዳኛ አረጋግጦ የፈረመበት መሆኑን በመተቸትና በአሁኑ ወቅት ዋናው አለመቅረቡ የፖሊስ ምርመራ ባይደረግም ማስረጃ ተዓማኒነት ያለውና ሟች ያደረጉት ኑዛዜ ነው ሟች ጥቅምት ቀን ዓም ያደረጉት ኑዛዜ በፊት ካደረጉት ኑዛዜ የተለየና ሟች ለአመልካች ያደረጉትን ኑዛዜ ጋር የማይቃረንና የማይተካ ነው በማለት የተጠሪን የፍርድ መቃወሚያ ውድቅ አድርጎታል ተጠሪ በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት አቅርቧል የአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ ተጠሪ ኑዛዜውን በመቃወም የሟች ፊርማ እንዳልሆነ ገልፆ ሲከራከር ፊርማውን ለማስመርመር ዋናው ኮፒ ሲፈለግ አመልካች ሊያቀርቡ አልቻሉም ስለዚህ አመልካች ዋናውን ኑዛዜ በማቅረብ ትክክለኛነቱን ማስረዳት ስላልቻሉ ኑዛዜው ሕጋዊ ተቀባይነት የለውም በማለት የአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ ሽሯል አመልካች የሰበር አቤቱታቸውን ለአዲስ አበባ ከተማ ሰበር ሰሚ ችሎት አቅርበው የሰበር ችሎቱ የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ የአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠው ውሣኔ የሕግ ስህተት የለበትም በማለት ወስኗል አመልካች እኔ የሟች የኑዛዜ ወራሽ መሆኔን ባመለከትኩበት መዝገብ የኑዛዜው ዋና ኮፒ ከቀረበው ፎቶ ኮፒ ጋር ተገናዝቦ ትክክለኛነቱ ምልክት ተደርጎበት ምስክሮችን አስመስክሬ ውሣኔ ተሰጥቷል ተጠሪ የፍርድ መቃወሚያ ያቀረቡት ይህ ሁሉ ሂደት ሲከናወን እያወቁ ቆይተው ነው ዋናው ኮፒ አንድ ጊዜ ለፍርድ ቤት ቀርቦ ከታየ ከተረጋገጠ በኋላ መጥፋቱ ኑዛዜውን ለማስረዳት የሚችል ማስረጃ የለሽም የሚያስብል አይደለም ኑዛዜው የሟች ኑዛዜ መሆነ በሰው ምስክሮች ተረጋግጧል ስለሆነም የበታች ፍርድ ቤቶች ለሕጉ የተዛባ ትርጉም በመስጠት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት አመልክተዋል ተጠሪ በበኩላቸው አመልካች ያቀረቡት ፎቶ ኮፒ በሬጅስትራር ቀርቦ መረጋገጡን አያመለክትም ዋናውን ሰነድ ለማስቀረብ የተሰጠውን ተደጋጋሚ ትዕዛዝ አመልካች ሊፈጽሙ አልቻሉም ስለዚህ አመልካች በሕግ በተደነገገው መሠረት የኑዛዜውን ዋና ኮፒ በማቅረብ ለማስረዳት ስላልቻሉ የበታች ፍርድ ቤቶች ኑዛዜው በሕግ ፊት ውጤት የለውም በማለት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የለበትም በማለት መልሰ ሰጥተዋል አመልካች የመልስ መልስ አቅርበዋል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም መዝገቡን መርምረናል መዝገቡን አንደመረመርነው የአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤትና የአዲስ አበባ ከተማ የሰበር ችሎት አመልካች የኑዛዜ ወራሽና ተጠቃሚ መሆኗን የኑዛዜውን ዋናውን ሰነድ አቅርባ ባለማስረዳቷ ኑዛዜው ፈራሽ ነው በማለት የሰጡት ውሣኔ ተገቢ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ጭብጥ ይዘናል ከላይ የተያዘውን ጭብጥ ለመወሰን ኑዛዜውን የማስረዳት ሸክም ስላለበት ወገንና ኑዛዜውን ለማስረዳት ሊቀርቡ ስለሚገቡ ማስረጃዎች በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር እና በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር የተደነገገውን ማገናዘብ አስፈላጊ ሆኖ አግኝተነዋል ኑዛዜ መኖሩንና በኑዛዜው የሰፈረውን ቃል የማስረዳት ግዴታ ያለበት የኑዛዜ ተጠቃሚ ነኝ የሚለው ሰው መሆን እንዳለበት የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ይደነግጋል የኑዛዜ ተጠቃሚው መብቱን ያገኘው በግልጽ ወይም በተናዛዥ ጽሁፍ በተደረገ ኑዛዜ በሆነ ጊዜ የኑዛዜውን መኖር ለማረጋገጥ የኑዛዜውን ጽሁፍ ዋናውን ወይም ውል ለማዋዋል ስልጣን በተሰጠው ሰው ዘንድ ወይም በፍርድ ቤት መዝገብ ሹም ትክክለኛ ሆኖ የተመሳከረ ግልባጭ በማቅረብ እንደሆነ የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ የሚደነግግ ሲሆን ኑዛዜዎቹን ለማስፈፀም በማናቸውም ሌላ መንገድ ማስረዳት አንደማይቻል የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀቀጽ ይደነግጋል አመልካች በአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሟች ወሮ አስካለ ወልደየስ መስከረም ዐ ቀን ዓም ያደረጉት ኑዛዜ ተጠቃሚና ወራሽ መሆኗን አረጋግጦ እንዲወስንላት ስታመለክት የኑዛዜው ዋና ሰነድ በወሮ ንግሥት መታፈሪያ እጅ መሆኑን ገልፀው ፍርድ ቤቱ ዋናውን በማስቀረብ አንዲመለከተው በፍትሐብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር መሠረት የካቲት ቀን ዓም ባቀረቡት የማስረጃ ዝርዝር መግለጫ ጠይቀዋል የአዲስ አበባ ከተማ ፍርድ ቤትም የኑዛዜው ዋና ሰነድ ለየካቲት ቀን ዓም እንዲቀርብ ትዕዛዝ ሰጥቶ የካቲት ቀን ዓም የኑዛዜው ዋና ሰነድ ቀርቦ የታየና የተረጋገጠ መሆኑን በኮፒው ጀርባ የዳኛ ፊርማ የተፈረመበት ሲሆን ዋናው የኑዛዜ ሰነድ የቀረበውም ፍርድ ቤቱ የኑዛዜውን ዋና ሰነድ እንዲቀርብ ትዕዛዝ በሰጠበት የካቲት ቀን ዓም መሆኑን ይህ የሰበር ችሎት በትዕዛዝ ካስቀረበው የአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የመቁ ለመገንዘብ ችለናል ከዚህ በተጨማሪ የነዛዜው ዋና ሰነድ በእጃቸው የነበረው ወሮ ንግሥት መታፈሪያ ለፍርድ ቤት በምስክርነት ቀርበው ሟች ኑዛዜ ያደረጉ መሆኑን የመሰከሩ መሆኑን መዝገቡ ያስረዳል ተጠሪ የፍርድ መቃወሚያ ባቀረበበት ጊዜ ወሮ ትፅግሥት የኑዛዜውን ዋና ሰነድ ለፍርድ ቤት ያቀረቡ መሆኑና ዋናው ሰነድ አንዳልተመለሰላቸው የገለጹ መሆኑን የአዲስ አበባ ይግባኝ ሰሚ ችሎት በውሣኔው ገልፆታል ከዚህ ላይ የሚነሳው ጥያቄ አመልካች የኑዛዜ ተጠቃሚና ወራሽ መሆኗን ለማስረዳት የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ በሚደነግገው መሠረት ዋናውን የኑዛዜ ሰነድ ወይም በፍርድ ቤት መዝገብ ሹም የተረጋጠውን በማቅረብ አስረድታለች ወይስ አላስረዳችም የሜለው ነው ሟች ወሮ አስካለ ወልደየስ ኑዛዜ ያደረጉት በሁለት ኮፒ እንደሆነና አንደኛው ኮፒ በወሮ ንግሥት መታፈሪያ ሁለተኛው በአባ ማሞ አርጋው እጅ መቀመጥ እንዳለበት በኑዛዜው የገለጹ መሆኑን ሰነዱ ያሣያል የኑዛዜው ዋና ሰነድ ወሮ ንግሥት መታፈሪያ እጅ የነበረና በሌላ ሰው እጅ የካርቦን ኮፒው የነበረ መሆኑ በሥር ፍርድ ቤት ተረጋግጧል አመልካች የኑዛዜ ወራሽነቷን የሚያረጋግጥላት ሰነድ በወሮ ንግሥት መታፈሪያ እጅ እንደሚገኝ በማስረጃ ዝርዝር መግለጫ ላይ በመግለጽ ወሮ ንግሥት መታፈሪያ ዋናውን ሰነድ ለፍርድ ቤት የካቲት ቀን ዓም እንድታቀርብ ትዕዛዝ ሰጥቶ የካቲት ቀን ዓም ዋናው ሰነድ ቀርቦ ከዋናው ጋር የተረጋገጠ መሆኑ በኮፒው ጀርባ ዳኛ ጽፎ የፈረመበት በመሆኑ አመልካች የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ በሚደነግገው መሠረት የኑዛዜውን ዋና ሰነድ በማቅረብ አላስረዳችም በማለት የአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤትና የሰበር ችሎት የሰጡት የሕግ ትርጉም ተገቢ ሆኖ አላገኘነውም አመልካች ዋናው የኑዛዜ ሰነድ በአደራ ይዘውት በነበሩት ሴት በኩል ቀርቦ ትክክለኛነቱ በዳኛ ከታየና ከተረጋገጠ በኋላ ተጠሪ ተቃውሞ ሲያቀርብ ይህ ሰነድ አለመቅረቡና መጥፋቱ አመልካች ኑዛዜ መኖሩን በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ መሠረት አላስረዳችም ከሚለው መደምደሚያ ላይ የሚያደርስ አይደለም ተጠሪ ፊርማውን የካደ ቢሆንም በግልጽ ኑዛዜው ሲደረግ የነበሩ ምስክሮች ኑዛዜው ላይ የሟች መሆኑን ገልፀው የመሰከሩና የኑዛዜ ሰነዱም በአመልካች አጅ ሣይሆን በሌላ ሰው እጅ በአደራ ተቀምጦ የቆየ መሆኑን በማገናዘብ ኑዛዜው የሟች ኑዛዜ ነው በማለት የሥር ፍርድ ቤት የደረሰበትን መደምደሚያ የአዲስ አበባ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤትና የከፍተኛ ፍርድ ቤት ለፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀጽ የተዛባ ትርጉም በመስጠት መሻራቸው መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ወስነናል ውሣኔ የአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚ ችሉትና የአዲስ አበባ ከተማ የሰበር ችሎት የሰጡት ውሣኔ ተሽራል የአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ውሣኔ ፀንቷል አመልካች ሟች መስከረም ዐ ቀን ዓም ያደረጉት ኑዛዜ ተጠቃሚና ወራሽ ናት ብለናል በትውስት የመጣው መዝገብ ይመለስ በዚህ ፍቤት ያወጡትን ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ ይህ ፍርድ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት በሙሉ ድምጽ ተሰጠ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ነዓ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞችፁ ተገኔ ጌታነህ ሐጐስ ወልዱ ብርፃኑ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካችፁ እነ አቶ ሐዲስ ዓለመስላሴ ጠበቃ ጌታቸው ውብሸት ቀረቡ ተጠሪዎች ወሮ ብሌኔ ዓለመስላሴ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ በዚህ መዝገብ ለቀረበው ይግባኝ መነሻ የሆነው ጉዳይ ኑዛዜን መሠረት በማድረግ የቀረበውን ክርክር የሚመለከት ነው ክርክሩ የተጀመረው በአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ተጠሪ ባቀረቡት አቤቱታ ነው የአቤቱታው ይዘትም የአሁኑ አመልካቾች እናት ሐምሌ ቀን ዓም ያደረጉት ኑዛዜ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የካቲት ቀን ዓም መጽደቁን ገልፀው ኑዛዜው ሕጋዊ አይደለም በማለት ኑዛዜው እንዲፈርስላቸው ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ አመልካቾችም ለክሱ በሰጡት መልስ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን ለማየት ስልጣን የለውም ተጠሪ ክስ ለመመስረት መብት ወይም ጥቅም የላቸውም ኑዛዜውን ለመቃወምም ይርጋ ያግዳቸዋል በማለት የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ሲያቀርቡ በፍሬነገር ደረጃም ተገቢ ነው ያሉትን ክርክር አቅርበዋል የስር ፍርድ ቤትም ተጠሪ ኑዛዜውን የተቃወሙት ኑዛዜው ከተደረገ ከአስራ ሁለት አመታት በሁዋላ ስለሆነና ይህም በፍብሕቁጥር ድንጋጌ ተቀባይነት የሌለው ነው በሚል ምክንያት አቤቱታቸውን ውድቅ አድርጐታል በዚህ ብይን የአሁኗ ተጠሪ ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለከተማው ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በሁዋላ የተጠሪ ጥያቄ ኑዛዜው የተደረገው መብት በሌላቸው ንብረት ስለሆነ ይፍረስልኝ የሜል በመሆኑ የፍብሕቁጥር ለጉዳዩ አግባብነት የለውም በማለት የስር ፍርድ ቤትን ብይን በመሻር በሌሎች ነጥቦች ላይ አከራክሮ ተገቢውን ውሳኔ እንዲሰጥበት መልሶለታል በዚህ ውሳኔ የአሁኑ አመልካቾች ቅር በመሰኘት ለከተማው ሰበር ሰሚ ችሎት የሰበር አቤቱታቸውን አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በሁዋላ ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የሠጠው ውሣኔ ፀንቷል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው አኛም የአመልካቾች ጠበቃ የካቲት ቀን ዓም በተፃፈ ማመልከቻ ያቀረቡትን አቤቱታ መሠረት በማድረግ ተጠሪን አስቀርበን ክርክሩን ሰምተናል አቤቱታው በሰበር ችሎት እንዲታይ የተወሰነው አመልካቾች ከስር ጀምረው አቅርበው ሲከራከሩበት የቆዩት የይርጋ መቃወሚያ ውድቅ የተደረገበትን አግባብ ለመመርመር ነውበዚህ መሠረትም ይህ ነጥብ ከግራ ቀኝ ወገኖች ክርክር አቤቱታ ከቀረበበት ውሣኔ እና ከሕጉ ጋር አገናዝበን መርምረናል የስር የአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በሰጠው ውሣኔ እንደተመለከተው አከራካሪው ነዛዜ የተደረገው ሐምሌ ቀን ሲሆን ተጠሪ ኑዛዜውን በመቃወም አቤቱታ ያቀረቡት ሕዳር ቀን ኑዛዜ ከተደረገ ከ አሥራ ሁለት አመት በላ ነው ይሁን እንጂ የተጠሪ የዳኝነት ጥያቄ የኑዛዜው አድራጊ ወራሽ ስለሆንኩ ኑዛዜው መብቴን ጥቅሜን ነክቷል ይስተካከልልኝ ሳይሆን ኑዛዜው የተደረገው በተናዛዝ ንብረት ላይ ብቻ ሳይሆን በሌላ ሰው ሀብት በተጠሪ አውራሽ ሀብት ጭምር ነው ኑዛዜው ተፈጻሚነት የለውም በሚል ስለመሆኑ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ ላይ ተገልጾአል ኑዛዜን በመቃወም የሚቀርብ ማንኛውም መቃወማያ መታየት ያለበት አግባብነት ካላቸው የውርስ ሕግ ድንጋጌዎች አንፃር ነው የአመልካቾች ጠበቃ ለጉዳዩ አግባብነት አለው በማለት ከሚጠቅሱት ድንጋጌዎች አንዱ በፍብሕግ ቁ የተመለከተው ነው ይህ ድንጋጌ ኑዛዜው ፈራሽ ነው የሚል መቃወሚያ ያላቸው ኑዛዜው ሲነገር ሲፈስ የነበሩትን ሰዎች የሚመለከት ነው ይህም ኑዛዜው ሲነበብ የነበሩ ወይም የተወከሉ ሰዎች ኑዛዜው አይፀናም ወይም በኑዛዜው የተነገረ ቃል አይፀናም የሚሉትንና የመሳሰሉትን በመቃወም ክስ የሚያቀርቡ ሲሆን ይህን ማድረግ ያለባቸው ኑዛዜው ከተነበበት አንስቶ አስከ አስራ አምስት ቀን ድረስ አንደሆነ ያመላክታል ከዚህም በተጨማሪ ክስ የማቅረብ ፃሣብ መግለጫው በጽሑፍ ካልሆነና ለአጣሪው ወይም ለዳኞች ወይም በውርስ ላይ የተነሣውን ነገር ለመጨረስ ለተመረጡት የሽምግልና ዳኞች እንዲደርስ ካልተደረገ በቀር እንደማይፀና መቃወሚያ አለ ለማለት እንደማይቻል በዚሁ ቁጥር ስር ተደንግጓአል በመጨረሻም መግለጫው ከተሰጠበት ቀን አንስቶ አስከ ሦስት ወር ድረስ ክስ ካልቀረበ መብቱ ከነጭራሹ እንደሚቀር በንኡስ ቁጥር ተመልክቶአል በፍብሕግ ቁ በግልጽ እንደተመለከተው ኑዛዜው ከፈሰሰበት ከተነበበት ጊዜ ከአምስት ዓመት በጊላ ስለኑዛዜው መጽናትም ሆነ ስለክፍያው ድልድል መቃወሚያ ማቅረብ አይቻልም እነዚህ ድንጋጌዎች በግልጽ የሚያሳዩት ስለወራሾች መቃወሚያ አቀራረብና የጊዜ ገደቡ ነው እንጂ ወራሽ ያልሆነ ሰው ስለኑዛዜ የሚቃወምበትን የጊዜ ገደብ አይደለም ቀደም ሲል እንዳመለከትነው ተጠሪ የኑዛዜ አድራጊ ወራሽ አይደሉም መቃሚያ ያቀረቡት በፍብሕግ ቁ በግልጽ የተመለከተውን ድንጋጌ መሠረት በማድረግ እንዳልሆነም ተረጋግጧል በመሆኑም የፍብሕቁጥር እና ድንጋጌዎች ለጉዳዩ ቀጥተኛም ሆነ ተዘዋዋሪ ተፈጻሚነት የላቸውም ሲጠቃለል ተጠሪ የወሮ የሸዋዘርፍ ዓለማየሁ ወራሽ ነኝ ኑዛዜ ሲነበብ ሲፈስ አልነበርኩም ወይም አልሰማሁም በማለት ክስ ባላቀረቡበት ሁኔታ የፍብሕቁጥር እና ድንጋጌዎች መሠረት ሁነው ተቃውሞአቸው በይርጋ ቀሪ ነው ሊባል የሚችልበት የሕግ አግባብ የሌለ በመሆኑ በዚህ ረገድ በስር ፍቤቶች የተሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ለማለት አልተቻለም በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ፍዘ ውሣኔ የአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት በመቁ ሕዳር ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ የዚሁ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር ሕዳር ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ በፍሥሥሕግ ቁ መሠረት ጸንተዋል ተጠሪ በኑዛዜው ላይ ያቀረቡት መቃወሚያ በይርጋ ቀሪ የሚሆን አይደለም በማለት ወስነናል ወጪና ኪሣራ በተመለከተ ግራ ቀኝ ወገኖች የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ ህዳር ቀን ዓም ዳኞች ሐጎስ ወልዱ ተሻገር ገስላሴ ብርሃኑ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ወሮ ዘነበች በቀለ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ዮናስ ፀጋዬ አልቀረቡም መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የጋብቻ መመስረት አለመመስረትን በተመለከተ የቀረበውን ክርክር የሚመለከት ነው ክርክሩ የተደመረው ተጠሪ በአሁኑ አመልካች ላይ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም ባጭሩ ከአሁኗ አመልካች ጋር ህዳር ቀን ዓም በአገር ባህል መሰረት ጋብቻ ፈጽመው ሲኖሩ ልጅ አለመውለዳቸውን የጋራ ንብረት ግን ያፈሩ ቢሆንም ተጠሪ የጋራ ንብረት እያሸሸች በመሆኑ አብሮ መኖር አንደማይችሉ ገልፀው ፍቺ ተወስኖ የጋራ ንብረት የመጠየቅ መብታቸው እንዲጠብቅላቸው ይወሰን ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኗ አመልካችም ለክሱ በሰጡት መከላከያ መልስ ጋብቻው የተፈፀመው ተጠሪ በገለፁት ህዳር ቀን ዓም ሳይሆን ታህሳስ ቀን ዓም መሆኑን ገልጸው ያለምንም ማሰላሰያ ጊዜ ፍቺ ቢወሰን ግን ተቃውሞ የሌላቸው መሆኑን ጠቅሰው ተከራክረዋል የስር ፍቤትም የግራ ቀኙን ክርክርና የሰነድ ማስረጃ በመመርመር ጋብቻው የተፈፀመው በተጠሪ በተገለፀው ህዳር ቀን ዓም መሆኑን በመደምደም ጋብቻው እንዲፈርስ ወስኖ የግራ ቀኙን የጋራ ንብረት ዝርዝር የማቅረብ መብት በመጠበቅ ወስኗል አመልካች ጋብቻው ህዳር ቀን ዓም ተፈጸመ ተብሎ በተሰጠው የውሳኔ ክፍል ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍቤት ቢያቀርቡም በፍብሥሥሕቁ መሠረት ተሰርኮባቸዋል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም በዚሁ የውሳኔ ክፍል ላይ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል በሚል ምክንያት ጊዜውን ለማስለወጥ ነው አመልካች በጉዳዩ ላይ በተሰጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል የሚሉበትን ምክንያት መጋቢት ቀን ዓም በፃፉት የሰበር አቤቱታ ዘርዝረው አቅርበዋል አቤቱታው ተመርምሮም በአመልካችና በተጠሪ መካከል በዓም የባህል ጋብቻ መፈፀሙን ያረጋግጣል የተባለው አመልካች ያልተሳተፈችበት ሰነድ በተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ መሠረት የባህል ጋብቻ የተፈፀመ ስለመሆኑ የሚያረጋግጥ መሆን ያለመሆኑ ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ ተደርጎአል በዚህም መሠረት ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው ሐምሌ ቀን ዓም በተዛፈ ማመልከቻ መልሳቸውን የሰጡ ሲሆን አመልካችም መስከረም ቀንዓም በተዓዛፈ ማመልከቻ የመልስ መልሳቸውን ሰጥተዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መሠረት ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር መርምሮታል ከክርክሩ ሒደት መገንዘብ የተቻለው በአመልካችና በተጠሪ መካከል የባህል ጋብቻ ህዳር ቀን ዓም ስለመፈፀሙ ያረጋግጣል የተባለው ከድሬደዋ ቀበሌ ስለመቅረቡና በዓም ተጠሪ ብቻቸውን ባቀረቡት አቤቱታ መሠረት ስለመሰጠቱ የተረጋገጠው ሰነድ መሆኑን ነውፎ አመልካች ጋብቻው መፈፀሙን ያሳያል የሚሉት ሰነድ ደግሞ ግራ ቀኙ በተገኙበት በድሬደዋ አስተዳደር ከተማ ስአጽቤት በዓም መመዝገቡን የሚያሳይ የምስክር ወረቀት ስለመሆኑም ተገንዝበናል በመሰረቱ በተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አዋጅ ቁጥር መሠረት ለጋብቻ መኖር ቀዳሚና ዋናው ማስረጃ የጋብቻ ምስክር ወረቀት ሲሆን ይህ ሰነድ ጋብቻው በተፈፀመበት አለት ወይም ከዚያ በላ በክብር መዝገብ ሹም የሚሰጥ ስለጋብቻው መፈፀም ለማረጋገጥ የሚያስችል ነው ሕጉ ምዝገባው በክብር መዝገብ ሹም ፊት ለተፈፀሙ ጋብቻዎች ብቻ ሳይሆን በሐይማኖት ወይም በባህል ስርዓት ለተፈፀሙ ጋብቻዎች ሁሉ ተፈፃሚነት አንዳለው ያሳያል በመሆኑም በየትኛውም ስርዓት ጋብቻ ቢፈፀም የጋብቻ ምስክር ወረቀት ይኖረዋል ተብሎ ይታመናል የጋብቻ መፈፀሙ ምዝገባ ስርዓት በክብር መዝገብ የሚከናወነው በሕጉ በልዩ ሁኔታ ከተገለጹት ሁኔታዎች ውጪ ተጋቢዎች ባሉበት ጊዜና ቦታ ነው ተብሉም ይታሰባል ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስም ተጠሪ አመልካች ጋር ጋብቻ በባህላዊ መንገድ ስለመፈፀማቸው የሚያረጋግጠው እና በሕጉ አግባብ ተቀባይነት ያለው ማስረጃ የሚያሳየው ጋብቻው ታህሳስ ቀን ዓም መፈፀሙን ነው ይህ ሰነድ ጋብቻው ከዚህ በፊት የተፈፀመ ህዳር ቀን ዓም ስለመሆኑ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሐ ድንጋጌ አነጋገር መሠረት ይገልፃል እንዲህ ከሆነ ጋብቻው ውጤት አለው የሚባለው ምዝገባ ከተወናወነበት ጊዜ ሳይሆን ከህዳር ቀን ዓም ጀምሮ ነው ይህም በአዋጅ አንቀጽ ድንጋጌ ስር በግልጽ የተመለከተ ጉዳይ ነው በመሆኑም አመልካችና ተጠሪ በባህላዊ የፈፀሙት ጋብቻ ስለመኖሩ ታህሳስ ቀን ዓም በተሰጠው የጋብቻ ምስክር ወረቀት የተረጋገጠ በመሆኑ እና ይህንኑ የሚያስተባብል ማስረጃም አመልካች ያላቀረቡ መሆኑን የስር ፍቤቶች ውሳኔ በግልጽ የሚያሳይ ሆኖ ስለተገኘ በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል ለማለት አልተቻለም በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ፀንቷል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሶበ የሰመቁ ሕዳር ቀን ዓም ዳኞች ሐጐስ ወልዱ ተሻገር ገሥላሴ ብርሃኑ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ወሮ ኑን ስንታየሁ ጎዝ ጠበቃ ሙሉቀን ልመንህ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ተስፋዬ ወሚካኤል ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የባልና ሚስት የንብረት ክፍፍል ክርክርን መሠረት ያደረገ ነው ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ነው አመልካችና ተጠሪ ባልና ሚስት የነበሩ ሲሆን የካቲት ቀን ዓም በዋለው ችሎት በፍቺ ውሳኔ ጋብቻው ፈርሷል ከዚህም በሁዋላ አመልካች አይነቱንና መጠኑን በመለየት የጋራ ንብረት ክፍፍል ጥያቄ ሲያቀርቡ ተጠሪም የጋራ ሊሆን የማይችለውን ንብረት አይነቱንና ብዛቱን በመለየት ለአመልካች ክስ መልስ ከመስጠታቸው በተጨማሪ የጋራ ነው የሚሉትን ንብረትም ለይተው እንዲካፈሉ ይወሰን ዘንድ ገልፀው ተከራክረዋል የስር ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ሰምቶና ተገቢ ነው ያለውን ሁሉ አጣርቶ ጉዳዩን በመመርመር በእያንዳንዱ ንብረት ላይ ተገቢ ነው ያለውን ውሳኔ ሰጥቷል ፍርድ ቤቱ በአመልካች በኩል የጋራ እዳ ተብሎ በተጠቀሰው ገንዘብና አመልካች ከተጠሪ ከተለዩ በኋላ ፍቺው በፍርድ ቤት አስከሚወሰን ድረስ የወሰዱትን ደመወዝ ላይ እንዲሁም አንድ አንድ ንብረቶች ላይ አመልካች የግሌ ናቸው በሚል ካቀረቡት የዳኝነት ጥያቄ ላይ በተሰጠው የውሳኔ ክፍል ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በሁዋላ የስር ፍርድ ቤት ፍቺ ከመፈፀሙ በፊት ያገኙ የነበሩትን ገቢ እኩል ይካፈሉ አመልካች ከመስሪያ ቤታቸው የተበደሩትን የብድር ገንዘብ ተጠሪን አይመለከታቸውም ተብሎ የተሰጠውን የውሳኔ ክፍል ሲያፀናው የአመልካች የግል ንብረቶች መሆናቸውን ያረጋግጣቸውን ንብረቶችን ለይቶ ለአመልካች እንዲመለስላቸው በማለት የስር ፍርድ ቤትን ውሳኔ በማሻሻል ወስኗል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበው የበታች ፍርድ ቤቶች ፍቺ ከመፈፀሙ በፊት አመልካች ያገኙት የደመወዝ ገቢ ከተጠሪ ጋር እኩል እንዲካፈሉ አመልካች ከመስሪያ ቤታቸው የተበደሩት እስከ ፍቺው ጊዜ ድረስ አለመከፈሉ የተረጋገጠው የብድር ገንዘብ ግን ተጠሪን አይመለከትም ተብሎ በተወሰነው የውሳኔ ክፍል መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል በማለት አመልካች በጠበቃቸው አማካኝነት ግንቦት ቀን ዓም የተፃፈ አቤቱታ በማቅረባቸው ነው አቤቱታቸው ተመርምሮም በሰበር ችሉቱ ሊታይ ይገባዋል ተብሉ በመታመኑ ተጠሪ እንዲቀርቡ ተደርጐ ሐምሌ ቀን ዓም በተጻፈ ማመልከቻ መልሳቸውን ሰጥተዋል የአመልካች ጠበቃም መስከረም ቀን ዓም በተፃፈ ማመልከቻ የመልስ መልሳቸውን ሰጥተዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙ ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካችና ተጠሪ በትዳር ተሳስረው በነበረበት ዘመን ብር ሁለት መቶ ስልሳ አምስት ሺህ ስምንት መቶ ዛያ ሰባት ብር ከአስር ሳንቲም የፍቺ ውሳኔ ከመሰጠቱ ከአስራ አንድ አመት በፊት አመልካች ከሚሰሩበት ከተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የብድርና ቁጠባ ሕብረት ሥራ ማህበር ላይ በተለያዩ ጊዜአቶችና በተለየዩ የወለድ መጠኖች ወስደው ለቤት መኪና መግዣ ለተጠሪው የግል መኪና የሞተር እድሳትን ጨምሮ ለሌሎች እድሳቶች ለተለያዩ የቤት እቃዎች ማሟያ ለባለ አንድ ፎቅ መኖሪያ ቤት መስሪያና ለሌሎች የቤተሰብ ወጪዎች ማሟያ አገልግሎት እአንደአዋሉ እዳው በትዳር ዘመን ከአመልካች ደመወዝ እየተቆረጠ ሲከፈል ቆይቶ የፍቺ ውሳኔ በተሰጠበት የካቲት ቀን ዓም ብር አንድ መቶ አርባ ሰባት ሺህ ስምንት መቶ ፃምሳ ሁለት ብር ከአስር ሳንቲም መቅረቱ በንብረት አጣሪዎቹ ትእዛዝ ከሕብረት ስራ ማህበሩ በቀረበ ማስረጃ መረጋገጡን አመልካች ገልፀው የሚከራከሩ መሆኑን ተጠሪ የብድር ገንዘቡን አንደማያውቁት እና በአመልካች ለተጠቀሱት ነገሮች ያልዋለ ለትዳር ጥቅም ስለመዋሉ ያልተረጋገጠ መሆኑንና ቤቱ የተሰራውም ከባንኩ ያጠራቀሙትን ገንዘብ ወጪ አድርገው መሆኑን ገልፈፀሙ ለአዳው ኃላፊነት የለብኝም በማለት የሚከራከሩ መሆኑን ነው ይሁን እንጂ ብድሩ በአመልካች ከመስሪያ ቤቻው ስለመወሰዱም ሆነ በትዳር ዘመን ከአመልካች ደመወዝ እየተቆረጠ ሲከፈል ቆይቶ አስከፍቺው ውሳኔ ጊዜ ድረስ ቀሪ ያልተከፈለ እዳ ያለ መሆኑ በፍሬ ነገር ደረጃ የተረጋገጠ ነገር ነው የስር ፍርድ ቤት አዳው የጋራ ሊባል የሚችል አይደለም ወደሚለው ድምዳሜ የደረሰው አመልካች ከመስሪያ ቤታቸው የተበደሩትን ገንዘብ በስማቸው ወይም ከተጠሪ ጋር በጋራ በባንክ ስለማስቀመጣቸው አላስረዱም በአቢሲኒያ ባንክ ገነት ቅርንጫፍ እና ቦሌ ቅርንጫፍ ከሚገኘው ሂሳብ ከመጋቢት ዐ ቀን ዓም ጀምሮ እስከ የካቲት ቀን ዓም ድረስ አንድ መቶ ፃምሳ አንድ ሺህ ስድስት መቶ ፃምሳ አንድ ብር ከሰባ አራት ወጪ መደረጉ መረጋገጡ ቤቱ የተሰራውና ለተለያዩ አገልግሎት የሚውል ብድር ወስደናል በማለት አመልካች የሚያቀርቡት ክርክር ተቀባይነት የሌለው መሆኑን እንዲሁም አመልካች በብድር የወሰዱትን ገንዘብ በአቤቱታቸው ለዘረዘራቸው ነገሮች መግዣ መዋላቸውን አላስረዱም በሚል ምክንያት ነው አኛም ጉዳዩን ከተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አዋጅ ቁጥር ጋር በማገናዘብ ተመልክተናል በዚህም መሠረት በአዋጁ አንቀጽ መ ስር እንደተመለከተው በሌላ ሕግ በተለየ ሁኔታ ካልተደነገገ በስተቀር ከብር አምስት መቶ በላይ ለመበደር ወይም ለማበደር ወይም ለሌላ ሰው ዋስ ለመሆን የተጋቢዎች ስምምነት የግድ ያስፈልጋል የስምምነት አለመኖር ስለሚያስከትለው ውጤትም ሕጉ በአንቀጽ ስር ያስቀመጠ ሲሆን የተጠቀሰው አንቀጽ ንዑስ ቁጥር አንድ ድንጋጌ አንደኛው ተጋቢ በአንቀጽ ስር የመለከተውን ባለማክበር የውል ግዴታ ገብቶ የተገኘ እንደሆነ ሌላኛው ተጋቢ ለፍርድ ቤት በሚያቀርበው ጥያቄ ግዴታው ሊፈርስ እንደሚችል በንዑስ ቁጥር ሁለት ደግሞ የይፍረስልኝ ጥያቄ ጠያቂው ወገን ግዴታው መግባቱን ከአወቀበት ቀን ጀምሮ ከስድስት ወር በኋላ ወይም በሌላ በማናቸውም ሁኔታ ግዴታው ከተገባ ከሁለት ዓመት በጊላ ሊቀርብ እንደማይችል ተደንግጓል ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስም አመልካች ብድሩን ከተጠሪ ጋር ፈርመው ወስደዋል ባይባልም ብድሩ ትዳሩ ፀንቶ ባለበት ጊዜ ከመስሪያ ቤታቸው ተወስዶ ከአስራ አንድ አመታት በላይ ከአመልካች ደመወዝ እየተቆረጠ ሲከፈል የነበረ መሆኑ የተረጋገጠ ጉዳይ ነው ብድሩ ከአመልካች ደመወዝ እየተቆረጠ ሲከፈል የነበረ መሆኑ ሲታይ ደግሞ ተጠሪ ስለብድሩ አውቅና አልነበራቸውም ለማለት የሚቻል አይደለም በመሆኑም ብድሩ ስለመኖሩ ተጠሪ ያወቁ እንደነበር የክርክሩ ሂደት በግልጽ ያሳያል አከራካሪው ጉዳይ ብድሩ ለትዳር ጥቅም የዋለ መሆን አለመሆኑ ላይ ነው ብድሩ በትዳር ወቅት የተወሰደ መሆኑ ከተረጋገጠ የሕግ ግምት ለትዳር ጥቅም የዋለ መሆኑን ያሳያል ይኸው የሕግ ግምት ሊስተባበል የሚገባው ገንዘቡ ለትዳር ጥቅም አልዋለም ብሉ በሚከራከረው ተጋቢ ነው ይህ ስለመሆኑም ከተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ ድንጋጌ ይዘትና መንፈስ የምንገነዘበው ጉዳይ ነው በመሆኑም ተጠሪ ቤት ለመስራት ወይም ለቤተሰቡ የተለያዩ ወጪዎች ብድሩ አለመዋሉን የማስረዳት ሸክም ባልተወጡበት ሁኔታ የበታች ፍርድ ቤቶች ለቤት መስሪያ በሌላ ባንክ ገንዘብ የነበረ መሆኑ ተረጋጋጧል በሚል ምክንያት ብቻ ተጠሪ ትዳር ከመፍረሱ በፊት አስራ አንድ አመታት በፊት ከመስሪያ ቤታቸው የወሰዱትን የብድር ገንዘብ ከወርሃዊ ደመወዝ እየከፈሉ ቆይተው ተጠሪ ምንም ተቃውሞ ባላነሱት ሁኔታ ብድሩ የጋራ ሊሆን አይገባም ተብሎ መወሰኑ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ሁኖ አግኝተናል ሌላው አመልካች ፍቺ በፍርድ ቤት ከመወሰኑ በፊትና ከተጠሪ ጋር አብሮ መኖር ትተው በግላቸው ሲኖሩ በነበሩበት ጊዜ ያገኙት ደመወዝ የጋራ ገቢ ነው ተብሎ የመወሰኑን አግባብነት ተመልክተናል በተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት ባልና ሚስት ከግል ጥረታቸውና ከግል ወይም ከጋራ ንብረታቸው የሚያገጂቸው ገቢዎች ሁሉ የጋራ ሃብቶቻቸው እንደሚሆኑ የተደነገገ ሲሆን ከግል ጥረት ከሚገኙት ገቢዎች አንዱ ደመወዝ መሆኑ ይታመናል ሕግ አውጪው ደመወዝ የተጋቢዎች የጋራ ሀብት ነው በማለት የደነገገው የትዳርን ወጪ ለመሸፈን ሲሆን የትዳር ወጪን ደግሞ ተጋቢዎች እያንዳንዳቸው እንደ የአቅማቸውና ችሉታቸው አስተዋጽኦ የማድረግ ግዴታ ያለባቸው መሆኑ በአዋጁ አንቀጽ ስር ከመመልከቱም በላይ በገቢው መፈጠር በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ ሌላው ተጋቢም አስተዋጽኦ አለው ተብሎ የሚታሰብ መሆኑ እሙን ነው ለዚህም ምክንያቶች ደመወዝ የተጋቢዎች የጋራ ፃብት ነው ተብሎ በሕጉ ከተመለከተ ምላሽ የሚያስፈልገው ጥያቄ ፍቺው ከመፈፀሙ በፊት ተጋቢዎች ተለያይተው በኖሩበት ወቅት የተገኘ ደመወዝ የጋራ ነው ተብሎ ሊወሰድ ይገባል ወይ የሚው ነጥብ ነው የሕጉ ዓላማ ከላይ የተመለከተው ከሆነ ተጋበዎች ተለያይተው በነበሩበት ጊዜ የተጠሪ ደመወዝ ለቀለቡ ጥያቄ በሕጉ አግባብ ከሚስተናገድ በስተቀር እንደሌላው ሀብት የጋራ ነው ተብሎ የሚወሰድበት ሕጋዊ ምክንያት የለም ከዚህም ምክንያት የበታች ፍርድ ቤቶች በዚህ ረገድ የሰጡት ውሳኔም መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ሆኖ አግኝተናል ከላይ በተመለከቱት ምክንያቶች ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ የበታች ፍርድ ቤቶች በጉዳዩ ላይ የሰጡት ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ተሻሽሏል የፍቺ ውሳኔ ከመሰጠቱ ከአስራ አንድ አመታት በፊት ጀምሮ ንብረት ማፍሪያና ለትዳር ጥቅም የተወሰደውን ብድር ተጠሪው የጋራ እዳቸው መሆኑ ያውቁ የነበረ በመሆነ አስከፍቺው ውሳኔ ድረስ አለመከፈሉ የተረጋገጠውን ብር አንድ መቶ አርባ ሰባት ሺህ ስምንት መቶ ፃምሳ ሁለት ብር ከአስር ሳንቲም ግማሽ ብር ሰባት ሶስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ፃያ ስድስት ብር ከዜሮ አምስት ሳንቲም ለአመልካች እንዲተኩ ብለናል አመልካች ከተጠሪ ተለይተው ከቤት ከወጡበት ጊዜ ጀምሮ ካገኙት ደመወዝ ለተጠሪ ግማሹን የሚከፍሉበት ሕጋዊ ምክንያት የለም ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፀመ የሰመቁ ሕዳር ቀን ዓም ዳኞች ሓጐስ ወልዱ ተሻገር ገሥላሴ ብርሃኑ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ወሮ ሙሉወርቅ ዋቕቼ የቀረበ የለም ተጠሪ ማህበራዊ ዋስትና ባለስልጣን ነፈጅ ተስፋዬ ሞገደገኝ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የጡረታ ተጠቃሚነት የሚቋረጥበትን አግባብ የሚመለከት ነው ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪ ባሁኑ አመልካች ላይ በሲዳማ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመሰረተው ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም ባጭሩ አመልካች የሟች አቶ ጋቲሶ ሚስት ስለነበሩ የጡረታ አበል ተወስኖላቸው ሲቀበሉ ከቆዩ በሁዋላ ሌላ ባል አግብተውም ከሕግ ውጪ አበሉን መቀበሉን መቀጠላቸውን ገልጾ ባል ሲያገቡ መቋረጥ ሲገባው የተቀበሉትን መጠኑ ብር አምስት ሺህ አራት መቶ ሰባ ስምንት ብር ከፃምሳ ስድስት ሳንቲም የጡረታ አበል እንዲመልሱ ይወሰንለት ዘንድ ዳኝነት መጠየቁን የሚያሳይ ነው አመልካች ለተጠሪ ክስ በሰጡት መከላከያ መልስም የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያና የፍሬ ነገር ክርክር አቅርበዋል በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት ያቀረቡት ክርክርም በሌላ መዝገብ በቀረበ ክርክር ሟች አቶ ጋቲሶ አዲሶ ከሞቱ በሁዋላ ሌላ ባል ያላገቡ መሆኑ መረጋገጡን የሚገልጽ ሲሆን በፍሬ ነገር ደረጃ ያቀረቡት ክርክርም የጡረታ አበሉን እየተቀበሉ ባሉበት ጊዜ ሌላ ባል ያላገቡ መሆኑን ገልጸው ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲሉ ተከራክረዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ማስረጃ ሰምቶ ጉዳዩን ከመረመረ በሁዋላ የአመልካችን ክርክር ውድቅ አድርጎ ለክሱ መሰረት የሆነውን ገንዘብ ለተጠሪ እንዲከፍሉ ሲል ወስኗል ጉዳዩ በይግባኝ የቀረበለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትም የስር ፍርድ ቤትን ውሳኔ መልስ ሠጪን ሳይጠራ አጽንቶታል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች ጠበቃ ጥር ቀን ዐዐ ዓም ፅፈው ባቀረቡት ሦስት ገፅ የሰበር አቤቱታ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈፅሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩፁ አመልካች ሌላ ባል ያላገቡ መሆኑ በሌላ መዝገብ ተረጋግጦ ውሳኔ አግኝቶ እያለ ይኸው ታልፎና ተጠሪም አመልካች ሌላ ባል ስለማግባታቸው ሳያስረዳ ሌላ ባል አግብተዋል ተብሎ የጡረታ አበሉን እንዲመልሱ የተሰጠው ውሳኔ ያላግባብ ስለሆነ ሊታረም የሚገባው ነው በማለት ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታቸው ተመርምሮም በሰበር ችሎቱ ሊታይ የሚገባው ነው ተብሎ በመታመኑ ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎለት ቀርቦ የጽሑፍ መልሱን ሰጥቷል የአመልካች ጠበቃም የመልስ መልሳቸውን ሰጥተዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመረውም የዚህን ችሎት ምላሽ የሚያስፈልገው አቢይ ነጥብ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈፅሟል ለማለት ይቻላል ወይስ አይቻልም የሚለው ሆኖ ተገኝቷል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካች ሌላ ባል ያገቡ መሆን ያለመሆኑ ጉዳይ የፍሬ ነገር ክርክር ሲሆን ይኸውም አመልካች ሌላ ባል ያገቡ መሆን ያለመሆኑ ጉዳይ የፍሬ ነገር ክርክር ሲሆን ይኸው ፍሬ ነገር በሕጉ አግባብ ተቀባይነት ባለው ማስረጃ ተረጋግጧል ተብሎ ውሳኔ መስጠቱን ነው ይኸውም አመልካች ሌላ ባል አግብተው የሚኖሩ መሆኑ በማስረጀ የተረጋገጠ ነጥብ ስለመሆኑ በበታች ፍርድ ቤቶች ተቀባይነት ማግኘቱን ነው አመልካች በዚህ ረገድ የቀረቡትን የተጠሪ ማስረጃዎችን ያላስተባበሉ ስለመሆኑ የበታች ፍርድ ቤቶች ውሳኔ በግልፅ ያሳያል የስር ፍርድ ቤት የአመልካችን መከላከያ ምስክሮች ቃል ውድቅ ያደረገው ቃላቸው አመልካች ባል ማግኘቷን የሚገልፅ ቢሆንም ታአማኒነት የለውም በሚል ነው ውሳኔው በግልፅ የሚያሳየው የአመልካች ምስክሮች ቃል ውድቅ የተደረገው የግራ ቀኙ ምስክሮች ቃል ክብደቱ ተመዝኖ መሆኑን ነው አንድ ጡረታ አበል የሚቀበል ተጋቢ ሌላ ተጋቢ ማግባት አለማግባቱን በሰው ምስክር ለማረጋገጥ የሚከለክል ሕግ የለም ይህ ሁኔታ በሰው ማስረጃ ሊረጋገጥ የሚችል ነው ከተባለ ደግሞ ጉዳዩ የማስረጃ ምዘና ጉዳይ እንጂ የሕግ አተረጎጎምን የሚመለከት አይደለም እንዲህ ከሆነ ደግሞ በኢፌዲሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀጽ ሀ እና አዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት ይህ ችሎት ጉዳዩን የሚመለከትበት አግባብ የለም አመልካች ባል ማግባታቸው በበቂ ማስረጃ የተረጋገጠ ፍሬ ነገር ነው ከተባለ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና በተሻሻለው አዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት ባል አግብተው እያለ የጡረታ አበል መቀበል ሕጋዊ ባለመሆኑ ገንዘቡን የማይመልሱበት ሕጋዊ ምክንያት የለም በአጠቃላይ የበታች ፍርድ ቤቶች በጉዳዩ ላይ የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ሁኖ ስለተገኘ ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በጉዳዩ ላይ በበታች ፍርድ ቤቶች የተሰጠው ውሳኔ በፍብሥሕቁጥር መሰረት ፀንቷል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፍዘ የሰመቁ ታህሣሥ ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሐጎስ ወልዱ ብርፃነ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ነጋሲ አየለ ኢትቻ ጠበቃ ገመቹ ዱሬሣ ቀረበ ተጠሪዎች ሣሙኤል ዮሐንስ ገእግዚአብሔር ጠበቃ ገሚካኤል የሕፃን ዮሐንስ ሐጎስ ሞግዚት ወሮ ማንአሰበሽ በየነ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ ከውርስ ሐብት ክፍፍል ጥያቄ ጋር ተያይዞ የተነሣውን ክርክር የሚመለከት ነው ክርክሩ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ሲጀመር ከሣሾች የነበሩት ተጠሪዎች ናቸው በአመልካች ላይ ክስ የመሠረቱት የሟች እናታችን ወሮ ዘነበች በየነ ወራሾች ስለሆንን የውርስ ንብረት ይጣራልን በማለት ነው አመልካችም በበኩሉ ለክሱ በሰጠው መልስ ከከሣሾች እናት ጋር የጋብቻ ግንኙነት የለኝም አብረን በጋራ ያፈራነው ንብረት የለም ከሣሾች እኔን በመክሰስ የሚጣራላቸው ንብረት የለም በማለት ስለመከራከሩ ከመዝገቡ ተመልክተናል ከዚህ በኋላ ፍቤቱ ከሣሾች የሟች አናታቸው ወራሾች እስከሆኑ ድረስ እናታቸው የተጠሪ ሚስት ብትሆንም ባትሆንም የአውራሻቸው ውርስ እንዲጣራ የመጠየቅ መብት አላቸው በማለት የሟች የውርስ ሐብት ይጣራ በማለት ወስኖአል ጉዳዩ በይግባኝ የቀረበለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤትም ይግባኙ የቀረበው የመጨረሻ ውሣኔ ከመሰጠቱ በፊት ነው የሚል ምክንያት በመስጠት ይግባኙን ሰርዞአል የሰበር አቤቱታው የቀረበው በዚህ ላይ ነው አመልካች ሰኔ ቀን ዐዐ ዓም በፃፈው ማመልከቻ በሥር ፍቤቶች በተሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ ስህተት ተፈጽሞአል የሚልበትን ምክንያት በመግለጽ አቤቱታውን አቅርቦአል በበኩላችንም አቤቱታውን መሠረት በማድረግ ተጠሪዎችን አስቀርበን ክርክሩን ሰምተናል አቤቱታው በሰበር ችሎት አንዲታይ የተወሰነው ከተጠሪዎች አውራሽ ሟች ጋር የጋብቻ ግንኙነት የለም የሚለው የአመልካች ክርክር አስቀድሞ ሣይወሰን ውርስ እንዲጣራ የመወሰኑን አግባብነት ሊመረመር ይገባል በመባሉ ነው በዚህ መሠረትም ግራ ቀኝ ወገኖች ያሰሙትን ክርክር አቤቱታ ከቀረበበት ውሣኔ እና ከሕጉ ጋር አገናዝበን ተመልክተናል እንደምንመለከተው የክርክሩ መነሻ የሟች ውርስ ይጣራ የሚል ቢሆንም አመልካች ግን ወደውርስ ማጣራቱ ከመገባቱ በፊት በአሱ እና በሟች የተጠሪዎች እናት መካከል ስላለው ግንኙነት በሚመለከት ክርክር አንስቶአል ክርክሩም ከሟች ጋር የጋብቻ ግንኙነት የለኝም በጋራ ያፈራነው ንብረት የለም በሚል በግልጽ የቀረበ ነው ይህ ማለት ደግሞ የሟች ውርስ ይጣራ በሚል ጥያቄ እኔ ተከሣሽ የምሆንበት ምክንያት የለም የሚል ክርክር ከአመልካች ቀርቦአል ማለት ነው አንድ ሰው በሞተ ጊዜ ትቶት የሄደውን ንብረት መካፈል የሚችሉት በሕጉ አግባብ ወራሾቹ እንደመሆናቸው የውርስ ሐብቱን ይዞ በሚገኝ ሰው ላይ ክስ በማቅረብ ሐብቱን ሊያገኙ አንደሚችሉ ይታወቃል ውርስ ከመጣራቱ በፊት መከፋፈል ያልተቻለ በሆነ ጊዜም ወራሾቹ ወይም ከወራሾቹ አንዱ ውርሱ ይጣራ ዘንድ አንዲታዘዝላቸው ለፍቤት አቤቱታ ማቅረብ እንደሚችሉ በፍትሐብሔር ሕጉ ከፍብሔር ህቁ እና ቀጥለው ካሉት ድንጋጌዎች እንንገነዘባለን ውርሱ እንዲጣራ ሲጠየቅም ተከሣሽ መሆን ያለበት የውርሱን ሐብት የያዘ ወይም ወራሽ በሆነው ሰው ላይ ነው በያዝነው ጉዳይ በተጠሪዎች ክስ ይጣራ የተባለው ንብረት የሟች አናታቸው መሆኑ ቢገለጽም የተከሰሰው ግን አመልካች ነው ተጠሪዎች አመልካችን በተከሣሽነት ያጣመሩት በአሱ እና በአናታቸው መካከል የጋብቻ ግንኙነት አለ ነበረ በማለት እንደሆነ ከክርክራቸው ይዘት ለመገንዘብ ችለናል ይህ ፍሬ ነገር በአመልካች ተክዶአል የተጠሪዎችን እናት አላገባሁም አብረንም ያፈራነው ንብረት የለም በማለት አንደተከራከረም ተመልክተናል ክሱ የቀረበለት ፍቤት በዚህ አይነት የቀረበን ክርክር ለመወሰን የሚያስችለውን የነገር ጭብጥ መሥርቶ ግራ ቀኝ ወገኖችን አላከራከረም አመልካች አጥብቆ እንደሚከራከረው በተጠሪዎች እናት እና በእሱ መካከል በሕግ የሚታወቅ ግንኙነት ከሌለ በሟች ውርስ ማጣራት ሄደት አሱ ተከሣሽ የሚሆንበት አግባብ የለም በሌላ በኩል ደግሞ በአሱ አና በተጠሪዎች እናት መካከል በእርግጥም በሕግ የሚታወቅ ግንኙነት መኖሩ እና ንብረትም በጋራ ማፍራታቸው ከተረጋገጠ በቀረበው ክስ መሠረት ውርሱ እንዲጣራ ይደረጋል አሁን እያየን ያለው ግን በተጠሪዎች እናት እና በአመልካች መካከል ያለው ግንኙነት ምን እንደሆነ ከመረጋገጡ ወይም በዚህ ረገድ የተነሣው ክርክር በፍብሥሥሕግ ቁ በተደነገገው መሠረት ተገቢው ጭብጥ ተይዞለት ከመወሰኑ በፊት ወደውርስ ማጣራት እንዲገባ ነው የተበየነው በመሆኑም አካፄዱ የክርክር አመራር ሥርዓቱን የተከተለ አይደለም የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤትም ክርክሩ በሥርዓት አልተመራም የሚል ይግባኝ ቀርቦለት እያለ ውርሱ እንዲጣራ በማለት የተሰጠው ብይን በፍብሥሥሕግ ቁ ዐ እንደተመለከተው ጊዜአዊ አገለግሎት እንዳለው ትእዛዝ አድርጎ መቁጠሩ ትክክል አይደለም ጉዳዩ እኔን በተከሣሽነት አስገብቶ ንብረቴን በውርስ ሐብትነት ተይዞ እንዲጣራ የሚያስደርግ አይደለም በማለት አመልካች ያቀረበውን ክርክር አለመቀበል ጊዜአዊ አገልግሎት ያለው ትእዛዝ እንደመሰጠት የሚቆጠር አይደለም ስናጠቃልለው አቤቱታ የቀረበበት ውሣኔ በሕጉ አተገባበር ረገድ መሠረታዊ ስህተት ያለበት ነው ለማለት ችለናል ውሣኔ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመቁ መጋቢት ቀን ዐዐ ዓም የሰጠው ብይን እና የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ሚያዝያ ቀን ዐዐ ዓም የሰጠው ትእዛዝ በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት ተሽረዋል የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት አመልካች ከተጠሪዎች እናት ጋር ግንኙነት የለኝም ንብረትም በጋራ አላፈራንም በማለት ያነሣው ክርክር ተጠሪዎች ከሚያቀርቡት የመከራከሪያ ነጥብ ጋር በማገናዘብ የፍሬ ነገር ጭብጥ በመመሥረት በቅድሚያ በዚህ ጭብጥ ላይ ውሣኔ ይሰጥ በማለት ጉዳዩ ይመለስለት ብለናል ግራ ቀኝ ወገኖች ወጪና ኪሣራ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቶአል ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ተወ የሰመቁ ፊሀኃሪ ታህሣሥ ቀን ጋሪዐዐሮ ዓም ዳኞቻ ተገኔ ጌታነህ ሐጐስ ወልዱ ብርሃኑ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ መካጎቻ ዶር አለኸኝ መኮንን ጠበቃ ኃይሉ ንጋቱ ጋር ቀረበ ሃነጋሪ ወሮ አስቴር አርአያ የቀረበ የለም መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍረድራድ ጉዳዩ የባልና ሚስት ክርክር ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኗ ተጠሪ ባሁኑ አመልካች ላይ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመሠረቱት ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም ባጭሩ ከአሁኑ አመልካች ጋር መስከረም ቀን ዓም በባህላዊ የጋብቻ አፈፃፀም ሥርዓት መሠረት ጋብቻ ፈፅመው አብረው በመኖር ንብረት ማፍራታቸውን ገልፀው ጋብቻው ፈርሶ የጋራ ዛፃብት ክፍፍል እንዲወሰንላቸው ዘንድ ዳኝነት የጠየቁ ሲሆን በአማራጭም ከአመልካች ጋር ከ ዓም ጀምሮ እንደባልና ሚስት አብረው በመኖር የተለያዩ የማይንቀሳቀሱና የሚንቀሳቀሱ ንብረቶችን ያፈሩ መሆኑን ዘርዝረው እንዲወሰንላቸው ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ አመልካች ለተጠሪ ክስ በሰጡት መከላከያ መልስም ከተጠሪ ጋር የመሠረቱት ጋብቻ ወይም ጋብቻ ሳይፈጸም አንዳባልና ሚስት አብሮ የመኖር ግንኙነት የሌላቸው መሆኑንና በግልም ሆነ በጋራ ያፈሩት ንብረት አለመኖሩን በህዳር ወር ዓም ፈታሂ ቴክኒካል ኮርፖሬትድ ኢትዩጵያ ኃየተየግል ማህበር የተባለ የንግድ ድርጅት በባለአክሲዩንነት ከማቋቋም በስተቀር ሌላ ግንኙነት እንደሌላቸው ተጠሪ አስከ መጋቢት ቀን ዓም ድረስ አቶ አያሌው ተድላ የተባሉትን ግለሰብ አግብተው ይኖሩ እንደነበርና በተጠሪ በኩል የቀረቡት የሰነድ ማስረጃዎችም ይህንኑ የሚያስረዱና አመልካችም የሚያምኑባቸው መሆኑን ገልፀው ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲሉ ተከራክረዋል የስር ፍርድ ቤትም የግራቀኙን ክርክርና ማስረጃ መርምሮ በአመልካችና በተጠሪ መካከል ከ ዓም ጀምሮ እስከ ዓም ድረስ የነበረው ግንኙነት ጋብቻ ሳይፈፀም እንደባልና ሚስት መኖር ነው በማለት የደመደመ ሲሆን በዚህ ጊዜ መፈራቱ የተረጋገጠውና በአዲስ አበባ ከተማ በቀድሞው አጠራር በወረዳ ቀበሌ ክልል ውስጥ የሚገኝ ቁጥር የሆነና በአመልካች ስም የተመዘገበ መኖሪያ ቤት የጋራ በመሆኑ እንዲካፈሉት በማለት የአከፋፈሉን ቅደም ተከተልና ሥርዓቱን ለይቶ ወስኗል ሌሎች ንብረቶች ላይ የቀረበውን የተጠሪ ጥያቄ በማስረጃ አልተደገፈም በሚል ምክንያት ውድቅ አድርጎታል በዚህ ውሣኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቢያቀርቡም ይግባኛቸው በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ተሰርዞባቸዋል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሣኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው አመልካች ሕዳር ቀን ዓም በጻፉት ማመልከቻ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈፅሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ ተጠሪ በስር ፍርድ ቤት ባቀረቡት አቤቱታ ከአመልካች ጋር ጋብቻ እያላቸው ገልፀው ክስ ከመሠረቱ በላ ከስነ ሥርዓቱ መንፈስ ውጪ በአማራጭ ከጋብቻ ውጪ እንደባልና ሚስት አብሮ የመኖር ግንኙነት መኖሩን ጠቅሰው ዳኝነት መጠየቃቸው ያላግባብ መሆኑን በአመልካችና በተጠሪ መካከል የነበረው ግንኙነትም ተጠሪ ባላቸው የሕግ ሙያ የደምበኝነት እንጂ የባልና ሚስት አለመሆኑን ተጠሪ በስር ፍርድ ቤት የቀጠራቸው ምስክሮች ሕጋዊ ግንኙነት ስለመኖሩ ያላስረዱ መሆኑን ተጠሪ እስከ መጋቢት ቀን ዓም ድረስ ከሟች አቶ አያሌው ተድላ ጋር ሕጋዊ ጋብቻ መስርተው ይኖሩ የነበረና ሚስትነታቸውም በፍርድ ቤት መረጋገጡን ገልፀው ከተጠሪ ጋራ የነበራቸው ግንኙነት ጋብቻ ወይም ከጋብቻ ውጪ እንደባልና ሚስት አብሮ መኖር እንዳልሆነ ምንም አይነት ንብረት ያላፈሩ መሆኑን ገልፆ የበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ እንዲሻር ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታቸው ተመርምሮም በአመልካችና በተጠሪ መካከል እንደባልና ሜስት አብሮ የመኖር ግንኙነት አለ የመባሉን አግባብነትና አለ እንኳ ቢባል ከመቼ ጀምሮ የሚለው ጥያቄን አስመልክቶ የስር ፍርድ ቤት የሰጠው ዳኝነት ማስረጃን ያገናዘበ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ ተደርጓል በዚህም መሠረት ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው የግራቀኙ የቃል ክርክር መጋቢት ቀን ዓም በዋለው ችሎት ተሰምቷል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታ መነሻ ከሆነው ውሣኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን ለሰበር ችሎት ያስቀርባል ከተባለው ነጥብ አንጻር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው ተጠሪ ክስ የመሠረቱት ከአመልካች ጋር በባህላዊ ሥርዓት ብቻ ፈፅመው ይኖሩ የነበረ መሆኑና በግንኙነቱም ወቅት ንብረት ማፍራታቸውን ገልፀው ጋብቻው ፈርሶ የጋራ ንብረት ክፍፍል እንዲደረግ እንዲወሰንላቸው ወይም ከአመልካች ጋር ከ ዓም ጀምሮ እንደባልና ሜስት አብሮ የመኖር ግንኙነት የነበራቸውንና ንብረት ያፈሩ መሆኑን ጠቅሰው የንብረት ክፍፍል ውሣኔ እንዲሰጥ ዳኝነት ጠይቀው ለማስረጃነትም የተለያዩ የሰነድና የሰው ምስክሮችን የዘረዘሩና የተሰሙላቸው መሆኑን አመልካች በበኩላቸው ከተጠሪ ጋር የነበራቸው ግንኙነት የባለአክሲዩንነትና የጥብቅና አገልግሎት ውክልና ውል ከመሆኑ ውጪ ጋብቻ ወይም እንደባልና ሜስት አብሮ የመኖር ግንኙነት አለመሆኑን ጠቅሰው ይልቁንም አመልካች ከሟች አቶ አያሌው ተድላ ጋር ሕጋዊ ጋብቻ የነበራቸው መሆኑ የሚታወቅ መሆኑን ገልጸው መከራከራቸውን ለማስረጃነትም የተለያዩ በተጠሪ የተቆጠሩ ሰነዶችና የሰው ምስክሮችን የቆጠሩና የተሰሙላቸው መሆኑን ነው ተጠሪ ክስ ሲመሠርቱ ሁለት የተለያዩ የግንኙነት አይነቶች ከአመልካች ጋር የነበራቸው መሆኑን እየገለጹ ይህንንም ክስ ላሻሽል በሚል ምክንያት ከአንዴም ሶስት ጊዜ የጠቀሱ መሆኑንም ከስር ፍርድ ቤት መዝገብ የተመለከትን ሲሆን ተጠሪ ለማስረጃነት ከቆጠራቸው እና አመልካችም ለመከላከያነት ይጥቀሙኛል ብለው ከጠቀሷቸው የሰነድ ማስረጃዎች መካከል ተጠሪ ከአቶ አያሌው ተድላ ጋር ሐምሌ ቀን ዓም ጋብቻ ፈፅመው ሲኖሩ አቶ አያሌው ተድላ ከዚህ አለም መጋቢት ቀን ዓም በሞት መለየታቸውን በግንኙነቱ ወቅትም ልጆችን የወለዱ መሆኑን ገልፀው የሟች ሚስትነታቸው ልጆቹ ደግሞ የሟች የመጀመሪያ ደረጃ ወራሽነታቸው ተረጋግጦ ማስረጃ እንዲሰጣቸው ለፍርድ ቤት አቤቱታ አቅርበው ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን አጣርቶ ተጠሪ ከሐምሌ ቀን ዓም ጀምሮ እስከ መጋቢት ቀን ዓም ድረስ የሟች አቶ አያሌው ተድላ ሕጋዊ ሚስት የነበሩ መሆናቸውን ገልፆ ሚስትነታቸውን የልጆችን የመጀመሪያ ደረጃ ወራሽነታቸውን አረጋግጦ ማስረጃ ሰጥቷል ተጠሪ በዚህ ሰበር ችሎት ባሰሙት የቃል ክርክር ይኸው ማስረጃ በራሳቸው ጥያቄ የተሰጠ መሆኑን ሳይክዱ ማስረጃውን የጠየቁበት ዓላማ የልጆችን ወራሽነት በማረጋገጥ የሟችን ንብረት ለልጆች ጥቅም ለማስከበር አስበው መሆኑን ገልጸዋል እንግዲህ በክርክሩ ሂደት የተረጋገጡት ፍሬ ነገሮች ከላይ የተመለከቱት ሲሆን እኛም ጉዳዩን ከሕጉ ጋር አዛምደን በሚከተለው መልኩ ተመልክተናል የስር ፍርድ ቤት ከአመልካች ጋር ተጠሪ የነበራቸው ግንኙነት አንደባልና ሚስት አብሮ የመኖር ነው ወደሚለው ድምዳሜ የደረሰ ሲሆን ይህ ችሎትም እንዲመለከተው የተያዘው አንዱ ጭብጥ ይኸው ግንኙነት አለ ተብሎ መወሰኑ ባግባቡ መሆኑን አለመሆኑን ነው በመሆኑም የተጠሪ የዳኝነት ጥያቄ ሁለት የተለያዩ ግንኙነቶችን በመጥቀስ የቀረበ መሆኑ በራሱ ከክስ አመሠራረት መርህ ጋር ተዛምዶ ሲታይ ሥነ ስርዓታዊ መሆን ያለመሆኑ ጥያቄ የሚያስነሳ ቢሆንም ይህንኑ ከመመልከት በማለፍ በስር ፍርድ ቤት አለ የተባለው ግንኙነት የግራቀኙን ክርክርና ማስረጃ ያገናዘበ መሆኑን ያለመሆኑን መመልከቱ የተሻለ ሆኖ እግኝተናል በመሠረቱ ጋብቻ ስለመፈፀሙ በቀዳሚነት ሊቀርብ የሚገባው የጋብቻ ምስክር ወረቀት ስለመሆኑ የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌ ሲያስቀምጥ ጋብቻ ስለመኖሩ ይኸው ማስረጃ ከሌለ የጋብቻ ግንኙነት ስለመኖሩ በትዳር ሁኔታ ማረጋገጥ ስለመቻሉም የተጠቀሰው ሕግ በአንቀጽ ደንግጓል ይህ የጋብቻ መኖር አለመኖርን በተመለከተ ሊቀርብ የሚገባው የማስረጃ አይነትና ቅደም ተከተሉ ነው ጋብቻ ሳይፈፀም እንደባልና ሚስት አብሮ የመኖር ግንኙነት ስለመኖሩ ክርክር የተነሳ እንደሆነ ግን ጉዳዩን ለማስረዳት የሚቀርበውን ቀዳሚ የማስረጃ አይነት በሕጉ አልተመለከተም በመሆኑም ጉዳዩን ለማስረዳት የሚቀርበው ማስረጃ የፍሬ ነገር ጉዳይ በመሆኑ ግንኙነቱን በማሳየት ብቻ ማስረዳት ይቻላል የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌ ሲታይም ጋብቻ ሳይኖር እንደባልና ሚስት ለሚኖሩ ሰዎች የሚፈለገው ማስረጃ ወንዱና ሴትዩዋ የተጋቡ ሰዎችን ሁኔታ ሲያሳዩና ቤተዘመዶቻቸውና ማህበረሰቡ እንደተጋቡ ሰዎች የሚኖሩ ናቸው ብለው የሚገምቷቸው መሆኑን ማሳየት እንደአለበት ያመለክታል ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስ ተጠሪ ራሳቸው ለፍርድ ቤት በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት እውነትነቱን አረጋግጠው ባቀረቡት አቤቱታ መሠረት ከሟች አቶ አያሌው ተድላ ጋር ከሐምሌ ቀን ዓም ጀምሮ በጋብቻ ተሳስረው ጋብቻው በሞት እስከ ፈረሰበት እስከ መጋቢት ቀን ዓም ይኖሩ የነበሩ መሆኑ የተጠቀሰ ከመሆኑም በላይ በዚህ ረገድ የቀረበውን አቤቱታ አረጋግጦ ማስረጃ እንዲሰጥ የተጠየቀው ፍርድ ቤትም ይህንኑ አረጋግጦ ተጠሪ አስከ መጋቢት ቀን ዓም ድረስ የሟች አቶ አያሌው ተድላ ሚስት የነበሩ መሆኑን የሚያረጋግጥ ማስረጃ መስጠቱን የሚያሳይ ውሣኔ በማስረጃነት ቀርቧል ይህ የፍርድ ቤት ውሣኔ የማስረጃ ዋጋ ሳይሰጠው የሚታለፍበት የሕግ ምክንያት የለም ተጠሪ በስር ፍርድ ቤት ያሰሟቸው በርካታ ምስክሮችም ቢሆኑ እንደተጠሪ የክስ አመሰራረት ተጠሪ ከአመልካች ጋር ጋብቻ በባህላዊ ሥርዓት የፈጸሙ መሆኑን እናውቃለን በማለት ጊዜውን ቦታውንና የአፈፃፀሙን ሥርዓት አልመሰከሩም በምስክሮቹ ቃል የተረጋገጠ ፍሬ ጉዳይ በጥቅሉ ሲታይ ቤተዘመዶቻቸውና ማህበረሰቡ አንደባልና ሚስት የሚገምቷቸው ስለመሆኑ የሚያሳይ አይደለም በመሆኑም ተጠሪ ከሟች ጋር ጋብቻ ፈጽመው ይኖሩ የነበረ መሆኑን ራሳቸው እያረጋገጡና ምስክሮቻቸውም ከአመልካች ጋር እንደባልና ሚስት ይኖሩ የነበሩ ስለመሆኑ ሳያረጋግጡ በፍርድ ቤት የሚስትነት ማስረጃ ጥያቄ ያቀረብኩት ከሟች ለተወለዱት ልጆች የውርስ ጥያቄ መብት ለማስከበርና ለንብረት አስተዳደር ነው በማለት የሚያቀርቡት ክርክር ተቀባይነት የሌለው ምክንያት ሆኖ አግኝተናል አንዲት ሴት ከአንድ ወንድ ጋር በሕግ አግባብ ጥበቃ የሚደረግለትን ጋብቻ በመሰረተችበት ጊዜ ከሌላ ወንድ ጋር አእንዳባልና ሚስት አብሮ የመኖር ግንኙነት አላት ተብሎ ይኸው ግንኙነት በሕግ ጥበቃ የሚደረግበት በቂና ሕጋዊ ምክንያት የለም በመሆኑም የበታች ፍርድ ቤቶች ተጠሪ ከ ዓም አስከ መጋቢት ዓም ድረስ ባለው ጊዜ ከአመልካች ጋር ከጋብቻ ውጪ እንደባልና ሜስት አብሮ ሲኖሩ ነበር በማለት የደረሱበት መደምደሚያ ጋብቻ በሕጉ ጥበቃ የሚደረግለት ተቋም መሆኑንና ከጋብቻ ውጪ አእንዳባልና ሚስት አብሮ የመኖር ግንኙነት በሕጉ ጠበቃ የሚደረግለትን ሁኔታ ባግባቡ ያላገናዘበ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ሆኖ አግኝተናል ተጠሪ ከአመልካች ጋር ከ ዓም ጀምሮ እስከ መጋቢት ቀን ዓም ድረስ መስርቼ ነበርኩ የሚሉት ግንኙነት በሕጉ አግባብ ጥበቃ የማይደረግለት መሆኑን ከላይ በተመለከተው ምክንያት ድምዳሜ ከያዝን ከመጋቢት ቀን ዓም ጀምሮ እስከ ዓም ድረስ የነበረው ግንኙነትን አይነቱንና ውጤቱን መመልከቱ የግድ ይሆናል አመልካች በዚህ ጊዜ ከተጠሪ ጋር የነበራቸው ግንኙነት ሲታይ ተጠሪ ከሟች አቶ አያሌው ተድላ ጋር የመሠረቱት ጋብቻ በሞት የፈረሰበት ወቅት ነው አመልካች በተለያዩ የሰነድ ማስረጃዎችም ተጠሪን በሚስትነት የሞሉ መሆኑ በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አና ማህበራዊ ዋስትና ባለስልጣን በአመልካች ስም በተከፈቱ መዝግቦች ላይ ተረጋግጧል አነዚህ ማስረጃዎች በስር ፍርድ ቤቶች ታይተው ሊሰጣቸው የሚገባው ክብደት ተሰጥቷቸው አመልካች ሊያስተባብሉ አለመቻላቸው ተረጋግጧል በመሆኑም ከመጋቢት ቀን ዓም ጀምሮ እስከ ዓም ድረስ ያለው የአመልካችና የተጠሪ ግንኙነት ጋብቻ ሳይፈፀም እንደባልና ሚስት አብሮ የመኖር ሁኔታ ነው ተብሎ በበታች ፍርድ ቤቶች የተደመደመው የውሣኔ ክፍል የሚነቀፍ ሆኖ አላገኘነውም በመሆኑም በአመልካችና በተጠሪ መካከል እንደባልና ሚስት አብሮ የመኖር ግንኙነት የነበረው ከመጋቢት ቀን ዓም በኃላ አስከ ዓም ነው ብለናል ውጤቱን በተመለከተ ተጠሪ ከአመልካች ጋር አፍርተናል የሚሉት መኖሪያ ቤት የተፈራው ከመጋቢት ቀን ዓም በፊት ቦታው በ ዓም በአመልካች ተገኝቶ የቤቱ ግንባታ ፈቃድም በ የተሰጠ መሆኑ እንዲሁም ቤቱ የተሰራው በ ዓም ድረስ ባሉት ጊዜያት መሆኑ በፍሬ ነገር ደረጃ ተረጋግጧል እንዲህ ከሆነ ተጠሪ መኖሪያ ቤቱን ከአመልካች ጋር የሚካፈሉበት ምክንያት የለም ጋብቻ ሳይፈፀም እንደባልና ሚስት አብሮ የመኖር ግንኙነት በንብረት ላይ ሕጋዊ ውጤት የሚኖረው እንደባልና ሚስት አብሮ የሚኖሩት ሰዎች ከሶስት አመታት ላለነሰና ከዚያ በላይ አብሮ ሲኖሩና ንብረቱ በዚህ ጊዜ የተፈራ መሆኑ መረጋገጡ ሲታወቅ መሆኑን የተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ያሳያል በመሆኑም በአዲስ አበባ ከተማ በቀድሞው አጠራር በወረዳ ቀበሌ ክልል ውስጥ የሚገኝ ቁጥር የሆነው በአመልካች ስም የተመዘገበ መኖሪያ ቤት ተጠሪ ከአመልካች ጋር ጋብቻ ሳይፈጽሙ እንደባልና ሜስት አብሮ በኖሩበት ጊዜ ውስጥ ሳይሆን ቀድሞ የተፈራ በመሆኑ ተጠሪ ሊካፈሉ የሚገባበት ሕጋዊ ምክንያት የለም ሲጠቃለልም የበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ ከላይ በተመለከቱት ምክንያቶች ሊሻሻል የሚገባው ሆኖ አግኝተናል በዚህ መሠረት ተከታዩን ወስነናል በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር የካቲት ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ጥቅምት ቀን ዓም በትዕዛዝ የፀናው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ተሻሽሏል በአመልካችና በተጠሪ መካከል ከ ዓም ጀምሮ እስከ መጋቢት ቀን ዓም ድረስ ጋብቻ ሳይፈፀም እንደባልና ሚስት አብሮ የመኖር ግንኙነት አልነበረም ብለናል በአመልካችና በተጠሪ መካከል ጋብቻ ሳይፈፀም እንደባልና ሚስት አብሮ የመኖር ግንኙነት የነበረው ከመጋቢት ቀን ዓም በኃላ ሆኖ እስከ ዓም ድረስ ነው ብለናል በአዲስ አበባ ከተማ በቀድሞው አጠራር በወረዳ ቀበሌ ክልል ውስጥ የሚገኝ ቁጥር የሆነና በአመልካች ስም የተመዘገበ መኖሪያ ቤት ተጠሪ ከአመልካች ጋር ሊካፈሉ የሚችሉበት ሕጋዊ ምክንያት የለም ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ያሜይነሀ። የሚሉት ነጥቦች በየቅል የሚታዩና ጉዳዮቹን የሚገባው የህግ ክፍል በየነጥቦቹ አግባብ የተቀመጠ መሆኑ እየታወቀ የሥር የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በፍብሕቁ የተመለከተውን ድንጋጌ ከውል አደራረግ ሥርዓት ጋር በማያያዝ የሰጠው ትንታኔ እና ትችት አግባብ ሆኖ አላገኘነውም ከዚህም አንፃር ሟች ወሮ መሠረት መንገሻ ማየት የተሳናቸው መሆኑ ከመረጋገጡ በቀር በዚህ አካላዊ ጉድለት ምክንያት ለእራሳቸውም ሆነ ሌሎች መብታቸው የሚያከብሩላቸው ሰዎች ጥቅም ለማስጠበቅ ሲባል በፍርድ የተከለከሉ አይደሉም በፍብሕቁ መሠረት በፍርድ ባይከላከሉም ድውይነታቸው አከራካሪ የሆነውን ተግባር ለመፈፀም የሚያስችላቸው ነበረ ብሎ ከችሎታ ጋር በማያያዝ ለመተርጎምም መነሻ የሆኑ ፍሬ ነገሮች አላገኘንም በዚህ ሁሉ ምክንያት የአዲስ አበባ የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ከፍብሕቁ አንፃር በማየት አከራካሪ የሆነው ኑዛዜ ህጋዊ ውጤት አያስከትልም በሚል የሰጠው ውሳኔ ከተሳሳተ መነሻ የመነጨ በመሆኑ አተረጓጉሙ መሠረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ አግኝተነዋል በሁለተኛ ደረጃ ሊታይ የሚገባው ነጥብ ማየት የተነሳው ሰው ኑዛዜ የሚያደርግበትን የአደራረግ ሥርዓት የሚመለከት ነው የአሁን አመልካች ከሥር ጀምሮ አንስቶ የተከራከረበት የፍብሕቁ ድንጋጌ ስለውሎች አደራረግ ሥርዓት በፍብሕቁ ሐ የተመለከተውን መሪ ድንጋጌ በሚያብራራው በፍብሕቁ እስከ በተመለከተው የውል አደራረግ ሥርዓት ከሚደነግጉት ዝርዝር ድንጋጌዎች አንዱ በመሆኑ ክርክሩ አግባብነት ያለው ነው ሆኖም ይህ ድንጋጌ የሚገኘው ስለውሎች በጠቅላላው ክፍል እንደ መሆኑ መጠን ስለውሎች በጠቅላላው የተመለከቱት ደንቦች ከውሎች ባሻገር ስለሌሎች ጉዳዮች ያላቸው አግባብነትና ተፈፃሚነት በመሸጋገሪያ ድንጋጌው በፍብሕቁ በተመለከተው መሠረት ነው በዚህም ድንጋጌ አነጋገር የኑዛዜ አደራረግ ሊከተል የሚገባውን ሥርዓት በተመለከተ ስለኑዛዜ በሚያወራው ልዩ ህግ የነኑዛዜዎች ፎርምና ማስረጃ በሚለው ርዕስ ከፍብሕቁ ጀምሮ የተደነገገ በመሆኑ ገዥው ህግ ይህ የልዩ ሕግ ክፍልእንጂ ከፍብሕቁ የተመለከቱት ድንጋጌዎች አንዱ የሆነው ቁጥር ሊሆን አይችልም በፍብሕቁ በግልፅ የሚደረግ ኑዛዜ ተናዛዝና ምስክሮች በነዛዜው ላይ ወዲያውኑ ፊርማቸውን ወይም የአውራ ጣት ምልክታቸውን ማድረግ እንዳለባቸው እንጂ አካላዊ ጉድለት ያለበትን ተናዛዝ አካሉ ከተስተካከለው ለይቶ ያስቀመጠው መስፈርት የለም በፍብሕቁ መሀይማን የጣት ምልክት ፊርማቸውን በአዋዋይ ፊት ማድረግ እንደሚገባ ሲደነግግ ኑዛዜን አስመልክቶ በተቀመጠው በዚህ ልዩ ድንጋጌ ማህይማን የጣት ምልክታቸውን ወዲያውኑ ማስቀመጥ ያለባቸው መሆኑን እንጂ በተለይ በአዋዋይ ፊት እንዲያደርጉ አልደነገገም ይህም በአንድ ጉዳይ ላይ በተለያዩ መንገድ በተለያዩ የህግ ክፍል መደንገጉ ጉዳዮች እንደየ አግባብነታቸው ሊታዩ የሚገባ መሆኑን ስለሚያስገነዝብ ለዚህ ለተያዘው ጉዳዩ በፍብሕቁ የተመለከተው ድንጋጌ ተፈፃሚነት ያለው ሆኖ አልተገኘም ከላይ ከጠቀስናቸው ምክንያቶች አንፃር የአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚው ፍቤት ሆነ ሰበር ሰሚው የሰጡት ዳኝነት መሠታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ አላገኘነውም በኢፊዲሪ ህገ መንግስት አንቀፅ እና በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እንደተደነገገው የዚህ ሰበር ሰሚ ችሎት ሥልጣን መሠረታዊ የህግ ስህተት በተፈፀመባቸው የመጨረሻ ውሳኔዎች ላይ የተመረኮዘ በመሆኑ የሚከተለውን ውሳኔ ሰጥተናል ውሳኔ የአዲስ አበባ ከተማ ፍቤቶች ሰበር ሰሚ ችሎት በፍመቁ በ ዓም የሰጠው ትዕዛዝ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ፀንቷል የአመልካች የሰበር አቤቱታ ተቀባይነት ያለው አይደለም ብለናል በዚህ የሰበር ጉዳይ ግራ ቀኙ ላወጡት ወጪና ኪሣራ የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤአ የሰመቁ ይፖሃሪ ግንቦት ቀን ጋዐዐያ ዓም ዳሞቻ ሐጐስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ መጳቻ ወሮ ሃና ፀጋዬ ጠበቃ አሰፋ ዝቅአርጋቸው ቀረበ ፇጠሪ ወት ጣዕሙ ደስታ ጠበቃ ገመቹ ሮሮ ቀረበ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፉረድ ጉዳዩ የውርስ ይጣራ ጥያቄን መነሻ ያደረገን ክርክር የሚመለከት ነው ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ሲሆን ከሣሾች የነበሩት ዳዊት ፀጋዬ የተባለው የአሁንዋ አመልካች ወንድም እና አመልካች ናቸው ክሱ በተጠሪ ላይ ሊቀርብ የቻለው የውርስ ንብረት ልታካፍል ይገባል በመባሉ ነው ተጠሪ ለክሱ በሰጠችው መልስ ክሱ የቀረበው የከሣሾች አባት ከሞቱ ከአሥር ዓመት በላይ ቆይቶ በመሆኑ በይርጋ ቀሪ ሆኖአል በማለት ተከራክራለች በሌላ በኩል ደግሞ ተጠሪ የዳዊት ፀጋዬ ሞግዚት በመሆን ያሳደገችው መሆንዋን ከመረጋገጡም በላይ እስዋም ይህን መሠረት በማድረግ በዳዊት ላይ አንስታው የነበረውን የይርጋ መቃወሚያም መተዋን አእንደገለጸች የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በሰጠው ትዕዛዝ ላይ ተመልቶአል ክሱ የቀረበለት ይኸው ፍቤት ሁሉም ወገኖች ያሰሙትን ክርክር ከመረመረ በኃላ የአሁንዋ አመልካች ክስ በይርጋ ቀሪ ሆኖአል በማለት ጥያቄዋን ውድቅ አድርጎአል በዚህ ላይ ይግባኝ የቀረበለት የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤትም ውሣኔው ጉድለት የለበትም በማለት የአመልካችን ይግባኝ ሰርዞአል የሰበር አቤቱታው የቀረበው በዚህ ላይ ነው በበኩላችንም አመልካች ሰኔ ቀን ዓም በጻፈችው ማመልከቻ ያቀረበችውን አቤቱታ መሠረት በማድረግ ተጠሪን አስቀርበን ክርክሩን ሰምተናል አቤቱታው በሰበር ችሎቱ እንዲታይ የተደረገው ተጠሪ የአመልካች እንጀራ እናት መሆንዋ በፍሬ ነገር ረገድ ተረጋግጦ እያለ ይርጋው በአመልካች ላይ ተፈጻሚነት አለው የመባሉን አግባብነት ሊመረመር ይገባል በመባሉ ነው በመሆኑም በዚህ ረገድ ግራቀኝ ወገኖች ያሰሙትን ክርክር አቤቱታው ከቀረበበት ውሣኔ እና ከሕጉ ጋር አገናዝበን መርምረናል ከሥር ጀምሮ የተደረገውን ክርክር አና የተሰጠውን ውሣኔ ይዘት ተመልክተናል ከዚህም በዋናነት ለመገንዘብ የቻልነው ተጠሪ የአመልካችም የእንጀራ አናት መሆንዋን ነው በእርግጥ ተጠሪ ሞግዚት የነበረችው ለዳዊት ፀጋዬ ብቻ እንጂ አመልካች በተጠሪ ሞግዚትነት ሥር አልነበረችም ይህም ሆኖ ግን አመልካችም እንደወንድምዋ ዳዊት ፀጋዬ በወቅቱ ለአካለመጠን ያላደረሰች የነበረች ስለመሆንዋ ክሱን የሰማው ፍቤት ከሰጠው ውሣኔ ለመገንዘብ ችለናል ፍቤቱ በተጠሪ የተነሳው የይርጋ መቃወሚያ በአመልካች ላይ ብቻ ተፈጻሚነት አለው ለማለት ከበቃበት አንደኛው ምክንያትም አመልካች የሞግዚትነት እና የአሳደሪነት ሥልጣን በነበራቸው ስዎች አማካይነት መብትዋን በወቅቱ ማስከበር ነበረባት የሚል ነው ይህን ምክንያት መነሻ በማድረግም የአመልካች አባት የሞቱበትን ጊዜ ለይርጋው ጊዜ አቆጣጠር እንደሁለተኛ ምክንያት አድርጎ ወስዶአል በሌላ በኩል ግን ፍቤቱ የተጠሪን የይርጋ መቃወሚያ ተቀባይነት አለው ለማለት እነዚህን ምክንያቶች መሠረት ቢያደርግም አመልካች ከሞግዚት አስተዳደር መቼ ነባ እንደወጣች በውሣኔው ላይ አላመለከተም ተጠሪም ብትሆን የአመልካች አባት የሞቱበትን ጊዜ መነሻ በማድረግ የአሥር ዓመትን የይርጋ ጊዜ የፍትብሕግ ቁ በመጥቀስ ከመከራከር አልፋ አመልካች ጊዜውን ያሳለፈችው ለአካለ መጠን ከደረሰች በኃላ ከሞግዚት አስተዳደር ከወጣች በኃላ ነው የሚል መከራከሪያ አላነሳችም በበኩላችን እንደምናየው የተጠሪ የይርጋ መቃወሚያ በዳዊት ፀጋዬ ላይ ተፈጻሚነት የለውም ከተባለ በአመልካችም ላይ በተመሳሳይ ሁኔታ የማይታይበት ሕጋዊ ምክንያት የለም የአመልካች ሞግዚት ነበሩ የተባሉት ሰዎች በወቅቱ መብትዋን አላስከበሩላትም የሚለው አካፄድም እንደዚሁ የሕግ መሠረት ያለው አይደለም ዋናው መለየት ያለበት አመልካች የሟች አባትዋ ወራሽ መሆንዋን እና ለማስከበር የተነሳችቸውም የወራሽነት መብትዋ እንደሆነ ነው የይርጋው ጊዜ ሊቆጠርባት የሚገባውም በመብትዋ መጠቅም ከቻለችበት አካለመጠን ከደረሰችበት ጊዜ ጀምሮ እንደሆነ ልብ ሊባል ይገባል በመሆኑም የአመልካች ክስ በይርጋ ቀሪ ሆኖአል በማለት በሥር ፍቤቶች የተሰጠው ውሣኔ በሕጉ አተገባበር ረገድ መሠረታዊ ስህተት ያለበት ነው ለማለት ችለናል በዚህ መሠረትም ተከታዩን ወስነናል ውሣፃፇ ኔ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመቁ መጋቢት ቀን ዓም የሰጠው ትዕዛዝ እና የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ግንቦት ቀን ዓም የሰጠው ትዕዛዝ በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት ተሻሽሎአል አመልካች ያቀረበችው የውርስ ይጣራልኝ ክስ በይርጋ ቀሪ አልሆነም ብለናል ስለዚህም የአመልካች የውርስ ይጣራልኝ ጥያቄም ከዳዊት ፀጋዬ ጥያቄ ጋር አብሮ ይታይ በማለት ወስነናል ግራቀኝ ወገኖች ወጪና ኪሣራ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቶአል ይመለስ ያሟሜይነጋ ይነምዕ ዳምሞቻ ፊረማ ለያ ዖይጎመ ሪዐ ዖታ ዐ ፇሃ ዐዐ ፋም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሐጐስ ወልዱ አልማው ወሌ ነጋ ዱፍሣ አዳነ ንጉሴ አመልካችፁ ኤርሚያስ ኬስታንትኖስ ግሊፕትስ ወኪል ጸሐይ መለሰ ቀረበር ተጠሪ ሰለሞን ከስታንቲኖስ ግሊፕትስ ቀረበ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የወራሽነት ማረጋገጫ የምስክር ወቀረቀት ይሰጠኘ በሚል በቀረበው ጥያቄ መነሻነት የተካሄደውን ክርክር የሚመለከት ነው ክርክሩ የተጀመረው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ሲሆን መዝገቡ የተከፈተው አሁኑ አመልካች ባቀረበው የወራሽነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ይሰጠን ጥያቄ መሠረት ነው ፍቤትም ጥያቄውን በመቀበል የምስክር ወረቀቱን ሰጥቶአል በሌላ በኩል ደግሞ የአሁኑ ተጠሪ የምስክር ወረቀቱ የሚሰጥበት ህጋዊ ምክንያት የለም ኤርሚያስ የሟች ኬስታንቲኖስ ግሊፕትስ ልጅ አይደለም በማለት መቃወሚያ በማቅረቡ መዝገቡ እንደገና ተንቀሣቅሶ ሁለቱ ወገኖች እንዲከራከሩ ተደርጐአል በመጨረሻም የአሁኑ አመልካች የሟች ኪስታንቲኖስ ግሊፕትስ ልጅ ስለመሆኑ ስልጣን ባለው ፍቤት የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት አረጋግጦ ማስረጃ አልመጣም በማለት ፍቤቱ ቀደም ሲል ሰጥቶት የነበረውን ማስረጃ ሰርዞአል በየደረጃው ይግባኝ እና የሰበር አቤቱታ የቀረበላቸው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ይግባኝ ሰሚ ፍቤት እና የይግባኝ ሰሚው ፍቤት በሰር ችሎትም በመጀመሪያው ደረጃ ፍቤት የተሰጠውን ውሣኔ አጽንተዋል የሰበር አቤቱታው የቀረበው በዚህ ላይ ነው በበኩላችንም አመልካች ሰኔ ቀን ዐዐ ዓም በጻፈው ማመልከቻ ያቀረበውን አቤቱታ መሠረት በማድረግ ተጠሪን አስቀርበን ክርክሩን ሰምተናል ክርክሩ የተሰማው ለአመልካች ተሰጥቶ የነበረው የወራሽነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት የተሰረዘው በአግባቡ ነው ወይ በሚለው ጭብጥ ላይ ነው በዚህ መሠረትም ግራ ቀኝ ወገኖች ጭብጡን በማስመልከት ያሰሙትን ክርክር አቤቱታ ከቀረበበት ውሣኔ እና ከህጉ ጋር አገናዝበን መርምረናል ከስር ጀምሮ የተደረገውን ክርክር አና የተሰጡትን ውሣኔዎች ይዘት በዝርዝር ተመልክተናል ጉዳዩን በመጀመሪያ የሰማው ፍቤት ከሰጠው ውሣኔ መገንዘብ እንደቻልነው ለአመልካች ተሰጥቶ የነበረው የወራሽነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ሊሰረዝ ይገባል በማለት ተጠሪ ባቀረበው መቃወሚያ ላይ ውሣኔ ከመስጠቱ በፊት አመልካች በሚመለከተው ስልጣን ባለው ፍቤት ልጅነቱን አረጋግጦ ይቅረብ የሚል ትዕዛዝ ተሰጥቶ ነበር ውጤቱን ለመጠበቅ በሚልም ቀጠሮ ተይዞ ነበር በሌላ በኩል ደግሞ የልጅነት ይረጋገጥ ጥያቄ የቀረበለት የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የአመልካችን ልጅነት አረጋግጦ የሰጠው ውሣኔ የለም የሚል ምክንያት በመስጠት ፍቤቱ የተጠሪን መቃወሚያ በመቀበል ውሣኔ እንደሰጠ ተመልክተናል ይግባኝ የቀረበለት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ይግባኝ ሰሚ ፍቤትም ሆነ የይግባኝ ሰሚው ሰበር ችሎትም ይህን መስመር ተከትለው ነው የወሰኑት በበኩላችን እንዳየነው የልጅነት ይረጋገጥልኝ ጥያቄ አቤቱታ የቀረበለት የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት አመልካች ያቀረበውን አቤቱታ መሠረት በማድረግ በአርግጥ አመልካች የሟች አቶ ኬስታንቲኖስ ግሊፕስ ልጅ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ጭብጥ በመያዝ የሰጠው ውሣኔ የለም ፍቤቱ ከአመልካች ካቀረበው አቤቱታ ማመልከቻ ይዘት በመነሣት ብቻ መዝገቡን እንደዘጋው እና የሰጠው ምክንያትም በጋብቻ ውስጥ ተወልጃለሁ ካልክ በህጉ ልጅ መሆንህ ስለሚገመት ጥያቄህ በፍቤት የሚረጋገጥ አይደለም የሚል እንደሆነ በመዝገቡ ተያይዞ ከቀረበው ውሣኔ ለማረጋገጥ ችለናል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ይግባኝ ሰሚ ፍቤት የአመልካችን የይግባኝ ክርክር ያልተቀበለው የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ከሰጠው ውሣኔ ላይ ይግባኝ ከምትጠይቅ ውጪ በዚህ በኩል የሚደረግ የለም በማለት እንደሆነም ተመልክተናል እንደምናየው አመልካች የሟች ልጅ ነው ወይስ አይደለም የሚለው ነጥብ አከራካሪ ሆኖአል ተጠሪ ቀደም ሲል የተሰጠው የወራሽነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ሊሰረዝ ይገባል በማለት የሚከራከረው አመልካች ሟች እና እናቴ በጋብቻ ተሳስረው ይኖሩ በነበሩበት ጊዜ የተወለድኩ ልጅነኝ የሚል መከራከሪያ ይዞ ነው የምስክር ወቀረቱን እንዲሰጠው የጠየቀው በአርግጥ አመልካች በጋብቻ ውስጥ ስለመወለዱ ከመግለጽ አልፎ ይህ ሁኔታ በፍሬ ነገር ረገድ ተረጋግጦ ስልጣን ባለው ፍቤት የተሰጠ ውሣኔ የለም በዚህ ምክንያትም ነው አመልካች አቤቱታውን ለፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ያቀረበው በመሆኑም የወራሽነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት እንዲሰጥ የተጠየቀው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍቤት አመልካች የሟች ልጅ ነኝ የሚለውን ክርክር አለመቀበሉ ትክክል ነው በሌላ በኩል ግን የልጅነት ማረጋገጫ ውሣኔ መስጠት ያለበት የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የአመልካችን አቤቱታ በአግባቡ ሣያስተናግድ በመቅረቱ ብቻ አመልካች ፍትህ የሚያገኝበትን መድረክ እንዲያጣ ማድረጉ አግባብ አይሆንም በፍርድ ሊወሰን የሚገባው ጉዳይ ያለው ማንኛውም ሰው ጉዳዩን ለፍቤት ወይም ለሌላ በህግ የዳኝነት ስልጣን ለተሰጠው አካል የማቅረብ እና ውሣኔ የማግኘት መብት ያለው ስለመሆኑ በኢፌዲሪ ህገመንግስት አንቀጽ ተደንግጐአል በያዝነው ጉዳይ አንደምናየው አመልካች በጋብቻ ውስጥም ይወለድ ከጋብቻ ውጪ ልጅነቱን ይረጋገጥላት ዘንድ ለፍርድ ቤት አቤቱታ ጥያቄ የማቅረብ መብት አለው ጥያቄው በፍርድ ሊወሰኑ ከሚገባቸው ጉዳዮች አንዱ ነው ስለዚህም የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የአመልካችን አቤቱታ በመደበኛው የክርክር አመራር ስርዓት መሠረት አለማስተናገዱ ወይም ከወዲሁ መዝጋቱ ትክክል አይደለም በጋብቻ ውስጥ ተወልጃለሁ የሚል ሰው ልጅ መሆኑን የህግ ግምት መውሰድ የሚቻለው ሰውየው በአርግጥም በጋብቻ ውስጥ ስለመወለዱ በቅድሚያ በፍሬ ነገር ረገድ ሲረጋገጥ እንደሆነም ልብ ሊባል ይገባል በእኛ ግንዛቤ አና እምነት በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የተያዘው ጉዳይ እልባት ከማግኘቱ ከመወሰኑ በፊት አመልካች ለፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ያቀረበው የልጅነት ይረጋገጥልኝ ጥያቄ አቤቱታ ውሣኔ ማግኘት አለበት አመልካች ፍትህ እንዲያገኝ ማድረግ የሚችለውም በዚህ አግባብ ጉዳዩ ሲሰራ ነው ስለዚህም ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመቁ ሚያዝያ ቀን ዐዐ ዓም የሰጠው ውሣኔ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ይግባኝ ሰሚ ፍቤት በመቁ ሰኔ ቀን ዐዐ ዓም የሰጠው ውሣኔ እና የይግባኝ ሰሚው ፍቤት በመቁ ሰኔ ቀን ዐዐ ዓም የሰጠው ትዕዛዝ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ተሽረዋል በአመልካች አቤቱታ ጥያቄ አቅራቢነት በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የተከፈተው ቁጥር የሆነው መዝገብ እንዲንቀሣቀስ እና ፍቤቱም የአመልካችን ጥያቄ መሠረት በማድረግ እንደዚሁም ለጉዳዩ አወሣሰን ተገቢ የሆነውን ጭብጥ በመያዝ ውስጥ ይስጥ ብለናል ተጠሪም የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በሚሰጠው ውሣኔ መሠረት ተጠቃሚ ነኝ የሚል ከሆነ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት አቅርቦት የነበረውን መቃወሚያ መሠረት በማድረግ ክርክሩን ሊቀጥል ይችላል ብለናል በዚህ ሰበር ችሎት ለተደረገው ክርክር ግራ ቀኝ ወገኖች ወጪና ኪሣራ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቶአል ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት እከ የሰመቁ ግንቦት ቀን ዓም ዳኞች ሓጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች ወሮ አስናቀች ደለለኝ ጠበቃ ዘውዴ ተሰማ ቀረቡ ተጠሪ የጽርሐ አርያም ቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን ጠበቃ በርናባስ ደስታ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የውርስ ሕግ ድንጋጌዎችን መሠረት ያደረገ የድርሻ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተደመረው የአሁኗ ተጠሪ ሟች ወሮ ማርታ ዳኛቸው ታህሣሥ ቀን ዓም ባደረጉት ኑዛዜ በወረዳ ቀበሌ ቁጥሩ ለ የሆነ የባለቤትነት ማረጋገጫ ደብተር ቁጥር የተሠጣቸውን መኖሪያ ቤት ለተጠሪ እንዲሆን በኑዛዜ መስጠታቸውን ገልጻ በኑዛዜ መሠረት የወራሽነት ማስረጃ እንዲሰጣት ለአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አቤቱታ ስታቀርብ የአሁኗ አመልካች ይኸው የኑዛዜ ወራሽነት ማስረጃ ይሰጠኝ ጥያቄ ተገቢነት የለውም የሚሉባቸውን ምክንያቶችን በመዘርዘር ጣልቃ ገብተው ተከራክረዋል አመልካች የተጠሪ የዳኝነት ጥያቄ ተገቢነት የለውም በማለት በስር ፍርድ ቤት ያቀረቧቸው ምክንያቶች ሟች ትተውታል በተባለው ኑዛዜ የባለቤታቸውን የአቶ ደለለኝ ስሻን ድርሻ ንብረትን የሚያካትት በመሆኑ ኑዛዜው ሕጋዊነት ያለውም በኑዛዜው ላይ የሰፈረው ፊርማም የሟቿ አይደለም ኑዛዜውን ባደረጉበት ወቅትም በእድሜ መግፋት ምክንያት የሚሰሩትን አያውቁም ነበር ከውርስ ንብረቱም ያለ በቂ ምክንያት ነቅለውኛል የሚሉ ናቸው ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም ፊርማውን በተመለከተ በተገቢው አካል ተመርምሮ ውጤቱ እንዲቀርብለት በማድረግ ፊርማው የሟች ማርታ ዳኛቸው መሆኑን ውጤቱን አረጋግጦ ከቀረበለት በሁዋላ በዚህ ረገድ የቀረበውን የአመልካችን ክርክር ውድቅ አድርጎ በሌሎች ነጥቦች ላይ የቀረቡትን የአመልካችን መከራከሪያ ነጥቦችን ተመልከቷል በዚህም መሠረት ሟች ወሮ ማርታ ዳኛቸው ኑዛዜውን ያደረጉት ከባላቸው ጋር ባፈሩት የጋራ ንብረት ላይ በመሆኑና ይህም ሕጋዊነት የሌለው መሆኑን እንዲሁም አመልካችን ያለሕጋዊና በቂ ምክንያት ከውርስ የነቀሏቸው መሆኑን ዘርዝሮ ኑዛዜው እንዲፀድቅ የቀረበውን አቤቱታ ሙሉ በሙሉ ውድቅ አድርጎ ወስኗል በዚህ ውሣኔ ተጠሪ ቅር በመሰኘት ይግባኗን ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት አቅርባ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በሁዋላ ሟች ወሮ ማርታ ዳኛቸው ባደረጉት ኑዛዜ መሠረት ተጠሪ ወራሽ ናት በማለት የስር ፍርድ ቤትን ውሣኔ በመሻር ወስኗል በዚህ ውሣኔ አመልካች ባለመስማማት ለአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት የሰበር አቤቱታውን ቢያቀርቡም ተቀባይነት አላገኙም የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሣኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘት ሟች ወሮ ማርታ ዳኛቸው ኑዛዜውን ያደረጉት ከነባለቤታቸው ድርሻ ጭምር ሁኖ እያለና አመልካችን ከውርሱ ያለሕጋዊና በቂ ምክንያት የነቀሉ መሆኑ ተረጋገጦ እያለ ተጠሪ የኑዛዜ ወራሽ ናት ተብሎ መወሰኑ ከሕጉ ውጪ ነው በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታቸው ተመርምሮም በሰበር ችሎት ሊታይ ይገባዋል ተብሎ ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው ጠበቃው ቀርበው መጋቢት ቀን ዓም በተጻፈ ማመልከቻ አመልካችን ሟች ከውርስ የነቀሏት ምክንያት ጠቅሰው በመሆኑ ኑዛዜው ሕጋዊ አይደለም የሚባልበት ሕጋዊ ምክንያት የለም በማለት በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ውሣኔ እንዲፀና ዳኝነት ጠይቀዋል የአመልካች ጠበቃም የካቲት ቀን ዓም በጻፋት ሁለት ገጽ ማመልከቻ የሰበር አቤቱታቸውን በማጠናከር የመልስ መልሳቸውን ሰጥተዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሣኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመርነውም ሟች ወሮ ማርታ ዳኛቸው ታህሣሥ ቀን ዓም ያደረጉት ኑዛዜ ሕጋዊ ነው ወይስ አይደለም አመልካችንስ ከሟች ውርስ ነቅሏል ወይስ አልነቀለም። የሚለው ጭብጥ ተይዞ በዚህ ረገድ የሚቀርቡት የግራ ቀኙ ማስረጃዎች በፍርድ ቤት ፊት ቀርበው ተሰምተው ምስክሮቹ የሚሠጡት ቃል ከንብረት ባለቤትነት መብት ሕግጋት ጋር ተዛምዶ ውሳኔ መሰጠት ሲገባው የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ባለሀብትነት ሊረጋገጥ የሚገባው በአስተዳደር አካል በሚሰጥ የምስክር ወረቀት ነው በሚለው ነጥብ ላይ ብቻ በማተኮር የሠጠው ውሳኔ አመልካች ንብረቱን ያፈሩት ስለመሆኑ ለማረጋገጥ ያቀረቡትን ክርክርና ማስረጃ ከፍ ብለን ከጠቀስናቸው የፍትሐብሔር ድንጋጌዎችና የህገ መንግስት ድንጋጌዎች ጋር ያላገናዘበ ነው አመልካች የቤቶችን ግምት ጠቅሰው ዳኝነት ከፍለው በሌላ መዝገብ ይጠይቁ ተብሎ መወሰኑም የፍትሐ ብሔር ስነ ሥርዓት ሕግ መሰረታዊ አላማ ጋር አብሮ የማይሄድ መሆኑን ተገንዝበናል እንዲሁም ይህ ሰበር ሰሚ ችሉት የፍብሕቁጥር ድንጋጌ የማይንቀሳቀስ ንብረት የባለሀብትነት የምስክር ወረቀት የተሰጠው ሰው የንብረቱ ባለሀብት እንደሆነ ሕጉ ግምት ይወሰዳል ከማለት ውጪ ማንኛውም የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለሀብትነት በሌላ መንገድ አይረጋገጥም የማይል ስለመሆኑ በሰመቁጥር ጥቅምት ቀን ዓም በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት በየትኛውም አርከን የሚገኝ ፍርድ ቤት የሚያስገድድ የሕግ ትርጉም ሰጥቶበታል በአጠቃላይ በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሁኖ አግኝተናል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሣ ኔ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር የካቲት ቀን ዓም በጉለሌ ክፍለ ከተማ በቀበሌ ክልል ውስጥ በሚገኝ የቤት ቁጥር ግቢ ውስጥ ከዋናው ቤት ትይዩ የሚገኝ ሁለት ክፍል ሰርቪስ ቤቶች እና አንድ ክፍል አቃ ቤት በአጠቃላይ ሶስት ክፍል ቤቶች የውርስ ሀብት ናቸው ተብሎ ተወስኖ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር መጋቢት ቀን ዓም የጸናው የውሳኔ ክፍል በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሽራል በጉለሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ የቤት ቁጥር ግቢ ውስጥ ከዋናው ቤት ትይዩ የሚገኝ ሁለት ክፍል ሰርቪስ ቤቶች እና አንድ ክፍል እቃ ቤት በአጠቃላይ ሶስት ክፍል ቤቶች በማን እንደተሰሩና ሕጋዊ ባለሀብት ማን እንደሆነ የግራ ቀኙን ማስረጃዎችን የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር በሆነው ቀጥሎ ተገቢውን ውሳኔ ሊሰጥበት ይገባል በማለት ጉዳዩን በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት መልሰናል ይጻፍ በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤመ የሰመቁ ዐ ሰኔ ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ሐጐስ ወልዱ ሂሩት መለሰ ታፈሰ ይርጋ ብርሃኑ አመነው አልማው ወሌ አመልካች ወሮ አየለች ከበደ ቀረበች ተጠሪ በላቸው ዋለ ከጠበቃ ውብሠራ ሹመቴ ጋር ቀረበ መዝገቡን መርምረን የሜከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የጋብቻን በፍቺ መፍረስ ተከትሎ የተነሳ የንብረት ክፍፍል ክርክር የሚመለከት ነው ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ሲሆን አመልካች የጋራ ናቸው ያለቻቸውን ንብረቶች በመዘርዘር ድርሻዋን ትወስድ ዘንድ እንዲወሰንላት ጠይቃለች ተጠሪም በበኩሉ ለክሱ በሰጠው መልስ የሚክደውን በመካድ የሚያምነውን ደግሞ በማመን ክርክሩን አቅርቦአል ከዚህ በኋላ ፍቤቱ የቀረበለትን ክርክር መርምሮ ተገቢ ነው ያለውን የንብረት ክፍፍል ውሳኔ ሰጥቶአል በሌላ በኩል ደግሞ አመልካች በውሳኔው ባለመስማማትዋ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ አቅርባ ክርክሩ በድጋሚ ተሰምቶአል በመጨረሻም ፍቤቱ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የተሰጠውን ውሳኔ አፅንቶአል የሰበር አቤቱታው የቀረበው በዚህ ላይ ነው እኛም አመልካች ሚያዝያ ቀን ዓም በፃፈችው ማመልከቻ ያቀረበችውን አቤቱታ መሠረት በማድረግ ተጠሪን አስቀርበን ክርክሩን ሰምተናል አቤቱታው በሰበር ችሎት እንዲታይ የተወሰነው በአዲስ አበባ ከተማ በጉለሌ ክፍለ ከተማ የሚገኘው መኖሪያ ቤት የባልና ሚስቱ የጋራ ሃብት ነው የብሎኬት ማምረቻና የገበያ ማዕከል እንዲሁም በሱልልታ ከተማ የሚገኙ የኢንቨስትመንት ሥራዎች የግምቱን ግማሽ ለአመልካች ሰጥቶ ተጠሪ ያስቀረው በሚል የተሰጠውን ውሳኔ አግባብነት ለመመርመር ነው በዚህ መሠረትም ግራቀኙ ወገኖች የተያዘውን ጭብጥ በሚመለከት ያሰሙትን ክርክር አቤቱታ ከቀረበበት ውሳኔ እና ከሕጉ ጋር አገናዝበን ተመልክተናል ከሥር ጀምሮ በግራቀኝ ወገኖች የተደረገውን ክርክር እና የሥር ፍቤቶች የሰጡትን ውሳኔ በዝርዝር ተመልክተናል በሰበር ችሎቱ እንዲመረመር ከተያዘው ጭብጥ እንደምናየው በግራ ቀኝ ወገኖች አከራካሪ ሆነው ከቀረቡት ነጥቦች አንደኛው የመኖሪያ ቤቱን የሚመለከት ነው አመልካች ከሥር ጀምራ የተከራከረችው የመኖሪያ ቤቱን የሚመለከት ነው አመልካች ከሥር ጀምራ የተከራከረችው ቤቱ በሞት ከተለየው ከቀድሞ ባለቤቴ ጋር በትዳር ውስጥ በነበርኩበት ጊዜ የተሠራ የቀድሞ ባለቤቴ አና የኔ የጋራ ሃብት ነው ባለቤቴ ከሞተ በኋላም በእኔ እና በልጆቻችን ስም ተመዝግቦና ካርታ ወጥቶለት ይዘነው ቆይተናል በመሆኑም ተጠሪ በዚህ ቤት ላይ የጋራ ባለሃብት ነኝ ሊል አይችልም በማለት ነው ተጠሪ ደግሞ በእርግጥ ቤቱ አመልካች እንደምትለው እሱ እና ተጠሪ ከመጋባታቸው በፊት የነበረ በእስዋ እና በልጆችዋ ስም ተመዝግቦ የሚገኝ ስለመሆኑ አይክድም ቤቱ የኔም የጋራ ሃብት ነው በማለት የሚከራከረው ከአመልካች ጋር ከተጋባን በኋላ ፈርሶ እንደ አዲስ ተሠርቶአል የሚል ምክንያት በመስጠት ነው ክርክሩን በመጀመሪያ ደረጃ የሰማው ፍቤትም ይህንኑ የተጠሪ ክርክር በመቀበል ነው ቤቱ የአመልካች እና የተጠሪ የጋራ ሃብት ነው ሲል የወሰነው በበኩላችን እንደምናየው ቤቱ የታደሰው አመልካች እና ከቀድሞ ባለቤትዋ የወለደቻቸው ልጆችዋ በጋራ በመሆን የእድሳት ፈቃድ ለሚሰጥ አስተዳደር በጉለሌ ክከተማ የቀበሌ አስተዳደር ጽቤት ባቀረቡት ጥያቄ መሠረት እንደሆነ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት አረጋግጦአል በእርግጥ በዚህ ጊዜ የአመልካች እና የተጠሪ ጋብቻ አልፈረሰም ነበር ተጠሪም ይህን መሠረት በማድረግ ነው እየተከራከረ ያለው በቤቱ ላይ የተደረገው እድሳት አዲስ ቤትን እንደመሥራት የሚቆጠር በመሆኑ እና ይህ የሆነው ጋብቻው ፀንቶ በነበረበት ጊዜ ስለሆነ ቤቱ የጋራ ሀብቴ ነው በማለትም ነው ክርክርሩን ያሰማው እንደምናየው ቤቱ የአመልካች እና የተጠሪ ጋብቻ ከመመሥረቱ በፊት የነበረ ነው ከዚህም ሌላ የቤቱ ባለሃብቶች አመልካች እና ከሟች የተወለዱ ልጆችዋ እንደሆኑ ተረጋግጦ ከሚመለከተው የመንግሥት አስተዳደር ክፍል ማስረጃ የተሰጠ ስለመሆኑ ክርክሩን በመጀመሪያ ደረጃ የሰማው ፍቤት አረጋግጦአል እነዚህ የቤቱ የጋራ ባለሃብቶች ቤቱን እንዲያድሱ እንዲፈቀድላቸው ቀበሌውን በጋራ የጠየቁትም የተረጋገጠላቸውን የባለሃብትነት መብታቸውን መሠረት በማድረግ ነው በመሆኑም ቤቱ የታደሰው የአመልካች እና የተጠሪ ጋብቻ ፀንቶ በነበረበት ጊዜ ስለሆነ ብቻ የአመልካች እና የተጠሪ የጋራ ሃብት በጋብቻ ጊዜ የተፈራ ነው ለማለት የሚቻልበት የሕግ አግባብ የለም ባልና ሚስት ጋብቻቸውን በሚፈጽሙበት ጊዜ በየግል የነበሯቸው ንብረቶች የግል ንብረቶች ሆነው እንደሚቀሩ በተሻሻለው የቤተሰብ ሕግ አዋጅ ቁ አንቀጽ መመልከቱንም እዚህ ላይ ማንሳቱም ተገቢ ይሆናል በሌላ በኩል ደግሞ ተጋቢዎች ጋብቻቸው ንብረታቸውን በተመለከተ ስለሚያስከትለው ውጤት በውል መወሰን እንደሚችሉ በቤተሰብ ሕጉ አንቀጽ የተደነገገ ቢሆንም አመልካች እና ተጠሪ ግን በዚህ ድንጋኔ መሠረት ያደረጉት ውል ስለሌለ አመልካች ቤቱን የተጠሪም የጋራ ንብረት እንዲሆን ፈቅዳለች የሚባልበት አግባብ የለም ስለዚህም ቤቱ የኔም የጋራ ሃብት ነው በማለት ተጠሪ ያቀረበው ክርክር እና የሥር ፍቤቶችም ይህን ክርክር በመቀበል የሰጡት ውሳኔ የሕግም ሆነ የፍሬ ነገር መሠረት ያለው ሆኖ አላገኘነውም በመቀጠል በሁለተኛ ደረጃ የተመለከትነው የቡሎኬት ማምረቻና ሱፐር ማርኬት የገበያ ማዕከል እንዲሁም በሱሉልታ ከተማ የሚገኙ የኢንቨስትመንት ሥራዎችን በሚመለከት የተነሳውን ክርክር ነው በዚህ ረገድ የሥር ፍቤቶች የሰጡትን ውሳኔ እንዳየነው መሠረት ያደረገው ንብረቶቹ የአመልካች እና የተጠሪ የጋራ ሃብት አይደሉም የሜል አይደለም ንብረቶቹ የጋራ ሃብት አንደሆኑ ፍቤቱ አረጋግጦአል በሌላ በኩል ደግሞ ተጠሪ የንብረቶቹን ግምት ግማሽ ለአመልካች በመስጠት ያስቀራቸው በማለት ወስኖአል አመልካች የተቃወመችው ይህን ውሳኔ ነው ንብረቶቹ የጋራችን እስከሆኑ ድረስ መካፈል ያለብን እኩልነታችን ተጠብቆ ነው በማለትም ነው የተከራከረችው ተጠሪም ቢሆን ንብረቶቹ የጋራ አይደሉም የሚል መከራከሪያ የለውም ክርክሩ አመልካችም በጉለሌ ክፍለ ከተማ የሚገኘውን ቤት ለኔ ድርሻዬን ግምት ከፍላ እንድታስቀር ስለተወሰነላት ይህንኑ ለማቻቻል ተብሎ የተደረገ ነው የማል ነው ቀደም ሲል እንደተገለጸው በጉለሌ ክፍለ ከተማ የሚገኘው መኖሪያ ቤት የአመልካች እና የልጆችዋ ብቻ በመሆኑ ተጠሪ የዚህ ቤት እኩል ድርሻ አለኝ የሚልበት አግባብ የለም በመሆኑም በሌሎች ንብረቶች የተሰጠው ውሳኔ ከመኖሪያ ቤቱ ጋር የሚያያዝበት ሁኔታ እንዳለ በማድረግ ተጠሪ ያቀረበው ክርክር ተቀባይነት አይኖረውም እዚህ ላይ በአግባቡ መታየት ያለበት ጉዳይ ሌሎቹ ንብረቶች የአመልካች እና የተጠሪ የጋራ ሃብት መሆናቸው ከተረጋገጠ ክፍፍሉ መፈጸም ያለበት በምን አይነት ሁኔታ ነው የሜለው ነው ባልና ሚስት በጋራ ያፈሩአቸው የጋራ ሃብቶች መከፋፈል ያለባቸው በእኩልነት መርህ ላይ በመመሥረት እንደሆነ በኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት አንቀጽ እና በተሻሻለው የቤተሰብ አንቀጽ ከተቀመጡት ድንጋጌዎች መገንዘብ ይቻላል የእኩልነት መርህ መጠበቅ አለበት ከተባለ ደግሞ አንዱ ከሌላው ያነሰ ወይም የበለጠ አይወስድም ማለት እንደሆነ ግልጽ ነው በያዝነው ጉዳይ እንደምናየው የባልና ሚስቱ የጋራ ሃብቶች ናቸው የተባሉት የቡሎኬት ማምረቻ እና የገበያ ማዕከል እንዲሁም በሱሉልታ ከተማ የሚገኙ የኢንቨስትመንት ስራዎች በባለቤትነት በተግባር እንዲረከብ ወይም እንዲወስድ የተባለው ተጠሪ ነው የሥር ፍቤቶች የሰጡት ውሳኔ ተቀባይነት ይኑረው ከተባለ አመልካች ልታገኝ የምትችለው የንብረቶቹ ግምትገንዘብ ግማሽ ብቻ ነው አመልካች ግን አልተስማማችም ገንዘቡን የምትወስደው በፍርድ ስለተገደደች እንጂ ፈቅዳ አይደለም ማለት ነው ተጠሪ ንብረቱን መውሰድ አለብኝ እንደሚለው ሁሉ አመልካችም የንብረቱን ግምት ግማሽ በገንዘብ ተለውጦ እንድትወስድ አልገደድም የማለት ከእኩልነት መርህ የሚነሳውን ክርክርዋ ከሕግ አግባብ ውጪ እንዳለመቀበልም ነው የሚቆጠረው በእኛ እምነት እና ግንዛቤ የንብረት ክፍፍሉ መከናወን ያለበት ሕጉ ባስቀመጠው የእኩልነት መርህ እና በቤተሰብ ሕጉ በተመለከተው የክፍፍል ሥርዓት መሠረት ነው ከፍ ሲል እንደተመለከትነው አመልካች እና ተጠሪ ንብረቶቹን በስምምነት ሊከፋፈሉ አልቻሉም ከዚህ የተነሣም ሕጉ ወደአስቀመጠው የክፍፍል ሥርዓት መሄዱ የግድ ነው በቤተሰብ ሕጉ አንቀጽ እንደተመለከተው ሃብቱን በአይነት መከፋፈል የሟቻል ከሆነ ከንኡስ አንቀጽ እስከ ንኡስ አንቀጽ በተቀመጡት ድንጋፄዎች መሠረት እንዲፈጸም የሚቻልበትን ሁኔታ ማመቻቸት ይገባል በዚህ ሁኔታ ለማከፋፈል የማይቻል ከሆነ ደግሞ ቀጥሎ ባለው አንቀጽ መሠረት ንብረቱን በመሸጥ ከሺያጩ የተገኘውን ገንዘብ እንዲከፋፈሉ ማድረግ ነው በያዝነው ጉዳይ የሥር ፍቤቶች የንብረት ክፍፍሉ በዚህ ሥርዓት መሠረት እንዲፈጸም አላደረጉም በመሆኑም ውሳኔው በሕጉ አተገባበር አተረጓጐም ረገድ መሠረታዊ ስህተት የተፈጸመበት ነው ለማለት ችለናል በመጨረሻም ያየነው በጉለሌ ክፍለ ከተማ የሚገኘው መኖሪያ ቤት ሲታደስ እኔም ገንዘብ አዋጥቻለሁ የሚለው የተጠሪ ክርክር በምን አግባብ ሊታይ ይገባል የሜለው ነው የሥር ፍቤቶች ቤቱ የአመልካች እና የተጠሪ የጋራ ሃብት ነው ብለው በመደምደማቸው ሌላውን አማራጭ አላዩም በበኩላችን እንደተገነዘብነው ቤቱ የአመልካች እና የልጆችዋ የጋራ ሃብት ነው ቢባልም ሲታደስ በጥቅም ላይ ከዋለው የእድሳት ወጪገንዘብ ውስጥ ግማሹ የአመልካች መሆኑ የሚታመን ሲሆን ይኸው ገንዘብ የአመልካች የግል ስለመሆኑ እስካልተረጋገጠ ድረስ ከተጠሪ ጋራ የጋራ ሃብት ነው ተብሎ የሕግ ግምት የሜወስድበት ነው በመሆኑም ተጠሪ ያለው መብት አመልካች ለእድሳት ካወጣችው ወጪ ግማሽ ገንዘብ ውስጥ ግማሹን ማለትም የቤቱን መቶ ፐርሰንት ሃያ አምስት ከመቶ ፐርሰንት መውሰድ ነው ይህ መጠን ደግሞ በሥር ፍቤት ሊረጋገጥ የሚገባው ነው ስለዚህም ተከታዩን ወስነናል ሳኔ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመቁዐ ነሐሴ ቀን ዐዐዐ ዓም የሰጠው ውሳኔ እና የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመቁዐ ሚያዝያ ቀን ዐዐ ዓም የሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት ተሻሽለዋል በጉለሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ውስጥ የሚገኘው ቁጥሩ ዐዐ በሆነው የመኖሪያ ቤት ላይ ተጠሪ የጋራ ባለሃብትነት መብት የለውም ብለናል የቡሎኬት ማምረቻው እና የገበያ ማእከሉ ሱፐርማርኬት እንዲሁም በሱሉልታ ከተማ የሚገኙ የኢንቨስትመንት ሥራዎችየፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በሰጠው ውሳኔ በተራ ቁጥር የተመለከቱት በአይነት ለማከፋፈል የሚቻል ከሆነ በቤተሰብ ሕጉ አንቀጽ መሠረት ክፍፍሉ እንዲፈጸም በዚህ መሠረት ማከፋፈል ካልተቻለ ደግሞ በቤተሰብ ሕጉ አንቀጽ በተደነገገው መሠረት ተሸጠው አመልካች እና ተጠሪ ገንዘቡን እኩል እንዲካፈሉ በማለት ወስነናል ተጠሪ ለቤቱ እድሳት ከወጣው ወጪ ውስጥ ሊያገኝ ሊመለስለት የሚገባው መጠን ምን ያህል እንደሆነ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት እንዲወስን በዚህ ነጥብ ብቻ ጉዳዩን መልሰንለታል በዚህ ሰበር ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣ ወጪና ኪሣራን በተመለከተ ግራቀኝ ወገኖች ይቻቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቶአል ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፍዘ የሰመቁ ፖጋፖ ግንቦት ዐሪ ቀን ጋዐዐ ዓም ዳኞሞቻ ሐጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች ወሮ መልካምስራ አለበል አቶ ጌትነት አለበል አቶ ሁልጊዜ አለበል ከጠበቃ ደመቀ ዘነበ ቀረቡ ወሮ ማንአንዳንቺ አለበል ፇጠሪ ወሮ አንለይ ሊበን ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፉሄረድ ጉዳዩ የውርስ ሕግ ድንጋጌዎችን መሠረት ያደረገ የውርስ ይጣራ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪ ሟች ወሮ አረጋሽ ተሰማ ወራሾች መሆናቸውንና የሟች ሀብት የሆነው ቤት በተጠሪ ይዞታ ስር የሚገኝ ቢሆንም ተጠሪ የውርስ ፃዛብቱን ለመካፈል በመፈለጋቸው ውርስ አጣሪ እንዲቋቋም ይታዘዝላቸው ዘንድ ለደሴ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት ሚያዚያ ቀን ዓም ባቀረቡት አቤቱታ መነሻ ነው የአሁኑ አመልካቾችም በተከሣሽነት ቀርበው ሟች አከራካሪውን ቤት በተመለከተ ኑዛዜ የተው መሆኑን ነዛዜው እንዲፀድቅ ለፍርድ ቤት ጥያቄ ሲያቀርቡ የአሁኑ ተጠሪ የሚያውቁትና ያልተቃወሙት ጉዳይ መሆኑን ገልፀው ቤቱን ለመካፈል ተጠሪ ያቀረቡት ጥያቄ ውድቅ አንዲሆንላቸው ተከራክረዋል ተጠሪ በበኩላቸው ኑዛዜው በአራት ምስክሮች ፊት ያልተደረገ በመሆኑ ፈራሽ ሊሆን ይገባል ሲሉ ተከራክረዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም የግራቀኙን ክርክር መርምሮ ኑዛዜው ሕጉ የሚጠይቀውን የአፈፃፀም ስርዓት የተከተለ መሆኑን ሟች ያደረጉት ኑዛዜ ሲፀድቅ ተጠሪ እያወቁ ያልተቃወሙና ከውርስ ተነቅዬአለሁ የሚል ክርክርም ስለሌላቸው የተጠሪ አቤቱታ ተቀባይነት የለውም በማለት ወስኗል በዚህ ውሣኔ ተጠሪ ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራቀኙ ከተከራክሩ በኃላ ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን መርምሮ ምንም እንኳ ኑዛዜው በውልና ማስረጃ ጽቤት የተደረገ ቢሆንም ውል ለማዋዋል ሥልጣን የተሰጠው ሰው በምስክርነት ያልተጠቀሰ በመሆኑ ኑዛዜው ዋጋ የለውም ዋጋ አለው ቢባል እንኳን ተጠሪን ከውርስ የነቀለ በመሆኑ ተቀባይነት የለውም የሚሉ ምክንያቶች በመያዝ የስር ፍርድ ቤትን ውሣኔን ሽሮ ውርስ አጣሪ እንዲቋቋም ወስኗል በዚህ ውሣኔ አመልካቾች ቅር በመሰኘች የይግባኝ አቤቱታቸውን ለአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚው ችሎት የሰበር አቤቱታቸውን ደግሞ ለዚሁ ፍርድ ቤት የሰበር ሰሚ ችሎት ቢያቀርቡም ተቀባይነት አላገኙም የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሣኔ ለማስቀየር ነው አመልካቾች ሐምሌ ቀን ዓም ፅፈው ባቀረቡት ሶስት ገፅ የሰበር አቤቱታ በጉዳዩ ላይ በተሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈፅሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል መሠረታዊ ይዘቱም ባጭሩ ተጠሪ ኑዛዜው በፍርድ ቤት ሲፅድቅ የነበሩና ሁኔታውን አያወቁ በደሴ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት የወራሽነት ማስረጃ በመያዝ ውርስ አጣሪ እንዲቋቋም አቤቱታ ማቅረባቸው ከስነሥርዓት ውጪ ከመሆኑም በላይ ጉዳዩ በሶስት አመት ይርጋ ጊዜ ገደብ የሜታገድ ነው የበታች ፍርድ ቤቶች ጉዳዩን የማየት የስረነገር ስልጣን የላቸውም ክርክሩ የቀረበው አንድን ቤት ለመካፈል ስለሆነ ውርስ አጣሪ ሊቋቋም የሚገባው ጉዳይ አይደለም ኑዛዜው ሕጋዊ ነው በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታቸው ተመርምሮም የስር የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የኑዛዜ አፃፃፍ ፎርምን አስመልክቶ ለፍብሕቁጥር ድንጋጌ የሰጠው ትርጉምና ተጠሪ በስር ፍርድ ቤት ያላቀረቡትን የመነቀል ክርክር መሠረት በማድረግ ውሣኔ የመስጠቱን አግባብነት ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ ተደርጎ ለተጠሪ መጥሪያ ተልኮላቸው መጥሪያውን ለመቀበል ፍቃደኛ አልሆኑም በሚል ቃለመሃላ በአመልካቾች በኩል በመቅረቡ ይህ ችሎት ጉዳዩ ተጠሪ በሌሉበት እንዲታይ ትዕዛዝ ሰጥቶ ጉዳዩን በመመርመር በጉዳዩ ላይ የተሰጠውን ውሣኔ በማሻሻል ሚያዚያ ቀን ዓም በዋለው ችሎት ውሣኔ ሰጥቶ ነበር ከዚህ በኃላ ተጠሪ ጉዳዩ በሌለሁበት እንዲታይ የተደረገው ከሕግ ውጪ ነው በማለት በሌሉበት ታይቶ የተሰጠው ውሣኔ ተነስቶ ጉዳዩ ባሉበት ታይቶ እንዲወሰን ጥያቄ አቅርበው ይህ ችሎትም በዚህ ረገድ በቀረበው አቤቱታ ግራቀኙን አከራክሮ ተጠሪ በሌሉበት አንዲታይ የተደረገው ያላግባብ መሆኑ አረጋግጦ ሚያዚያ ቀን ዓም የተሰጠውን ውሣኔ በማንሳት ጉዳዩ ተጠሪ ባሉበት እንዲታይ ትዕዛዝ ሰጥቷል በዚህም መሠረት ተጠሪ በዋናው ጉዳይ ላይ በሰጡት መልስ አመልካቾች አለ የሚሉትን ኑዛዜ የማያውቁት መሆኑና በሕጉ የተመለከተውን አፃፃፍ ሥርዓት ያላሟላና ጥቅማቸውን የጎዳ እንዲሁም ሟችም ቀድመው ከውርስ ያልነቀሏቸው መሆኑን ዘርዝረው በጉዳዩ ላይ በዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤትና በሌሎች የበላይ ፍርድ ቤቶች የተሰጠው ውሣኔ እንዲጸናላቸው ዳኝነት ጠይቀዋል አመልካቾችም በተጠሪ በኩል በዋናው ጉዳይ ላይ የቀረበው የሰበር አቤቱታ መልስ ይዘት በጉዳዩ ላይ ይህ ሰበር ሰሚ ችሎት ሰጥቶት የነበረውን ውሣኔ የሚለውጥበት አግባብ የሌለ መሆኑን ዘርዝረውና የሰበር አቤቱታቸውን በማጠናከር መጋቢት ቀን ዓም በጻፉት የመልስ መልሳቸው ላይ ተከራክረዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሣኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመርነውም ሟች ወሮ አረጋሽ ተሰማ ጽጌ ዘገኑ ሐምሌ ቀን ዓም ያደረጉት ኑዛዜ አመልካቾችን ነቅሏል አልነቀለም። የሚለውን ለይተው ዳኝነት ሰጡበት እንጂ የኢትዮጵያ ፍቤቶች ጉዳዩን ለማየት የሚያስችላቸው ሥልጣን የላቸውም ከሚል ትርጉም ላይ አልደረሱም ዳኝነት በዚህ አኳን የተሰጠ መሆኑ እየታወቀ የአሁን ተጠሪ ጉዳዩ በኢትዮጵያ ፍቤቶች ሊታይ የሚችል አይደለም የሚለው የሰበር ክርክሩ ሥርዓቱን ጠብቆ ያልቀረበ ከመሆኑም በላይ እንደ ሥርዓቱ የሥር ፍቤቶች የሰጡትን ዳኘነት ለማሳረም ቀርቧል እንኳ ቢባል ክርክሩ ሕጋዊ መሠረት ያለው አይደለም በዚህ ሁሉ ምክንያት በግራ ቀኙ መካከል የተነሣውን የሥራ ክርክር ለመዳኘት ሥልጣን ያለው የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ነው በሚል በሥር ፍቤቶች የተሰጠው ትርጉም መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ አልተገኘም በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሕገ መንግሥት አንቀጽ መሠረት አንዲሁም በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት በሰበር ሊተረጎም የሚገባው የመጨረሻ ፍርድ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ ሲገኝ ብቻ ነው በዚህም መሠረት የሚከተለውን ውሣኔ ሰጥተናል ውሣኔ ጉዳዩን አይቶ ለመወሰን የሥረነገር ሥልጣን ያለው ፍቤት በየትኛው ደረጃ የሚገኘው የፌዴራል ፍቤት ነው የሚለውን አስመልክቶ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት እና ይግባኝ ሰሚው ከፍተኛ ፍቤት እንደቅደም ተከተሉ በኮመቁ ታህሣስ ቀን ዓም እና በኮመቁ ሐምሌ ቀን ዓም የሰጡት ብይን እና ውሣኔ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ፀንቷል አመልካች ጉዳዩ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ቀርቦ ሊታይ ይገባል በማለት ያቀረበው የሰበር ክርክር ተቀባይነት ያለው ሆኖ አልተገኘም ይህ የሰበር ክርክር ላስከተለው ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት አተ የሰመቁ ፊዐ ግንቦት ቀን ጋዐዐ ዓም ዳኞቻያ ሐጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ መካጓም ጊዬን ሆቴሎች ድርጅት ነገረፈጅ እሱባለው ዋለልኝ ቀረቡ ሪ አቶ ስለሺ አምዴ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፉሄረድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት ያቀረቡትን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ነው ተጠሪ አመልካች ህዳር ቀን ዓም አላግባብ ከሥራ አግዶትና አሰናብቶት በፍርድ ቤት ውሣኔ ጥቅምት ቀን ዓም ወደሥራ የተመለሰ መሆኑን ገልፆ በጥቅምት ወር ዓም የሰራሁበት የፃያ ቀን ደመወዝ የ ዓም የበጀት ዓመት ቦነስና የሰርቪስ ቻርጅ እንደዚሁም ከሀምሌ ዓም አስከ ጥቅምት ቀን ዓም አስር ፐርሰንት የደመወዝ ጭማሪ እንዲከፍል ውሣኔ ይስጥልኝ በማለት አመልክቷል አመልካች በተከሣሽነት ቀርቦ የሃያ ቀን የደመወዝ ክፍያ በይርጋ ይታገዳል ከሣሽ ተጠሪ የ ዓም የበጀት ዓመት ቦነስ የሰርቪስ ቻርጅና የደመወዝ ጭማሪ በህግም ሆነ በህብረት ስምምነቱ የማይገባቸው ክፍያ በመሆኑ ክሱ የህግ መሠረት የለውም በማለት ተከራክራል የሥር ፍርድ ቤት የግራቀኙን ክርክር ከመረመረ በኃላ አመልካች ትርፍ በተገኘበት ዓም የበጀት ዓመት ስድስት ወር ያልሰሩ በመሆኑ ያቀረቡት የቦነስ ክፍያ ህግንም ሆነ በህብረት ስምምነቱን መሠረት ያደረገ አይደለም የሰርቪስ ቻርጅና የደመወዝ ጭማሪ ተከሣሽ አመልካች ለከሣሽ ተጠሪ የመክፈል ግዴታ የለበትም በማለት ውሣኔ ሰጥቷል ተጠሪ በሥር ፍርድ ቤት ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበዋል የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የግራቀኙን ክርክር ከሰማ በኃላ ተጠሪን አላግባብ ከሥራ ያባረረው አመልካች በመሆኑ አመልካች ተጠሪ የጠየቀውን የቦነስና ሰርቪስ ቻርጅና የደመወዝ ጭማሪ የመክፈል ሃላፊነት አለበት በማለት ወስኗል አመልካች ነሐሴ ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ ተጠሪ አስራአንድ ወራት እንዳልሰሩ ተረጋግጧል ተጠሪ ባልሰሩበት ወቅት ለተገኘው ትርፍ የሚከፈለው የቦነስ ክፍያ የሰርቪስ ቻርጅና የደመወዝ ጭማሪ እንድንከፍል ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ የህብረት ስምምነቱን ግልፅ ድንጋጌ የሚጥስና የህግ መሠረት የሌለው ነው ስለሆነም በሰበር ታይቶ እንዲታረምልን በማለት አመልክቷል ተጠሪ በበኩላቸው የካቲት ቀን ዓም በተፃፈ መልስ በትምህርት ዝግጅቴና በሥራ ልምድ ከሌሎች ሠራተኞች በተሻለ ሁኔታ ላይ ነበርኩኝ በ ዓም ያልሰራሁትና የሥራ አፈፃፀም ያልተሞላልኝ አመልካች ከህግ ውጭ ከሥራ ስላሰናበተኝ በመሆኑ ጥፋቱ የተጠሪ ሣይሆን የአመልካች ነው ስለዚህ አመልካች በህብረት ስምምነቱ የተቀመጡ መስፈርቶችን እንዳላሟላ ከህግ ውጭ ከሥራ አሰናብቶኝ የቆየ በመሆኑ የከፍተኛው ፍርድ ቤት ውሣኔ ተገቢና መሠረታዊ የህግ ስህተት የሌለበት ነው በማለት መልስ ሰጥተዋል አመልካች መጋቢት ቀን ዓም የተፃፈ የመልስ መልስ አቅርቧል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር ግራቀኙ ያደረጉት ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን አኛም ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው አመልካች ለተጠሪ የ ዓም የበጀት ዓመት ቦነስ የሰርቪስ ቻርጅና የደመወዝ ጭማሪ እንዲከፍል ይግባኝ ሰሚ ፍርድ የሰጠው ውሣኔ ተገቢ ነው ወይስ አይደለም የሚለው ጭብጥ መታየት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል አመልካች የቦነስ ክፍያ የሚከፍለው የሥራ አፈፃፀሙ ተመዝኖ በአማካኝ ከፃምሳ ፐርሰንት በላይ መሆኑ ሲረጋገጥና ሠራተኛው በበጀት ዓመቱ ከስድስት ወር በላይ የሠራ መሆኑ ሲረጋገጥ እንደሆነ በአስረኛው የህብረት ስምምነት በአንቀጽ ለ እና አንቀጽ ሐ ተደንግጓል የሰርቪስ ቻርጅ የሚከፈለውም በወቅቱ ሥራ ላይ ለነበሩና አገልግሎት ለሰጡ ሠራተኞች እንደሆነ በህብረት ስምምነቱ አንቀጽ የተመለከተ ሲሆን የደመወዝ ጭማሪ የሚደረገው የሠራተኛው የሥራ አፈፃፀም ከተመዘነ በኃላ እንደሆነ ለመገንዘብ ችለናል አንድ ሠራተኛ አሠሪው ጥቅም እንዲሰጠው ለመጠየቅ የሚችለው በአሠሪውና በሠራተኛው መካከል የሥራ ውል የህብረት ስምምነቱን ወይም የአሠሪና ሠራተኛ ህግን መሠረት በማድረግ ነው በአመልካችና በተጠሪ መካከል የተደረገው የሥራ ውል አመልካች ተጠሪን አላግባብ ከሥራ ያገደ ወይም ያሰናበተ መሆኑ ተረጋግጦ በፍርድ ሲወሰን ተጠሪ ባልሰራበት የበጀት ዓመት የሚከፈል የቦነስ ክፍያ የሰርቪስ ቻርጅና የደመወዝ ጭማሪ የሚከፍል ስለመሆኑ አንደማይገልፅ ግራቀኙ በሰበርና በሥር ፍርድ ቤት ካደረጉት ክርክር ለመገንዘብ ችለናል አመልካች ተጠሪን ከሥራ ሲያግደውና ሲያሰናብተው ሥራ ላይ የነበረው አስረኛው የህብረት ስምምነት ተጠሪ ከሥራ ታግዶ ወይም ከሥራ ተሰናበቶ በነበረበት ጊዜ የተገኘ የቦነስ ክፍያ የሰርቪስ ቻርጅና የደመወዝ ጭማሪ አመልካች እንዲከፍል የማያስግድደው መሆኑን ከላይ ከጠቀስናቸው የህብረት ስምምነቱ ድንጋጌዎች ይዘት ተገንዝብናል አሰሪው አላግባብ ከሥራ የተሰናበተ መሆነ ተረጋግጦ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና ንዑስ አንቀጽ መሠረት ወደ ሥራው እንዲመለስ የተወሰነለት ሠራተኛ በመጀመሪያ ደረጃ የሥራ ክርክር ችሎት ከስድስት ወር ያልበለጠ ውዝፍ ደመወዝ እንዲከፈለው ፍርድ ቤቱ የሚወሰንለት መሆኑንና በይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ወደ ሥራ የመመለስ ውሣኔው ከፀና ከአንድ ዓመት ያልበለጠ ውዝፍ ደመወዝ እንደከፈለው ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት አእንደሚወሰንለት በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ተደንግጓል ሃደመወዝ ማለት አንድ ሠራተኛ በሥራ ውሉ መሠረት ለሚያከናውነው ሥራ የሚከፈለው መደበኛ ክፍያ ማለት እንደሆነ በአዋጅ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ተደንግጓል ከዚህ በተጨማሪ ከአሠሪው የሚሰጥ ጉርሻ ቦነስ እንደ ደመወዝ ክፍያ የማይቆጠር መሆኑ በአዋጁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ሐ በግልፅ ተደንግጓል ከላይ ከተጠቀሱት የህግ ድንጋጌዎች አመልካች ተጠሪን አላግባብ ከሥራ አሰናብቶ በመገኘቱ ተጠሪን ወደ ሥራ እንዲመልስ የአሠሪና ሠራተኛ የመጀመሪያ ደረጃ የሥራ ክርክር ችሎትና የይግባኝ ችሎት ሲወስኑ አመልካች በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ መሠረት እስከ ስድስት ወር ወይም አስከ አንድ ዓመት የሚደርስ ውዝፍ ደመወዝ እንዲከፍል ከሚወሰን በስተቀር ተጠሪ ባልሠራበት ዓመት ለሌሎች ሠራተኞች የተከፈለው ቦነስ የሰርቪስ ቻርጅና የደመወዝ ጭማሪ እንዲከፍል ለመወሰን የሚያስችል የህግ መሠረት የለም ስለሆነም የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አመልካች ተጠሪን ከህግ ውጭ አሰናብቶት በፍርድ ቤት ውሣኔ የተመለሰ በመሆኑ ባልሠራበት ዓመት የተገኘው ትርፍ ለሠራተኞች የተከፈለውን የቦነስ ክፍያ የደመወዝ ጭማሪና የሰርቪስ ቻርጅ ለተጠሪ እንዲከፍል የሰጠው ውሣኔ የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ እና አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ አና ንዑስ አንቀጽ ሐ የሚጥስና የህብረት ስምምነቱን መሠረት ያላደረገ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው በማለት ወስነናል ውሣግፇሃ ኔ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ ተሽራል የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ ፀንቷል በዚህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ግራቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ያሟይ ይላነምነታ ዳምቻ ፊረማ ለያ የሠመቁ ግንቦት ቀን ዓም ዳኞች ሓጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካችፁ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል ኮርፖሬሽን አልቀረበም ተጠሪ አቶ ጌትነት መኮንን ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የኦሮሚያ ክልል የጅማ ወረዳ ፍርድ ቤትና የጅማ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት በመሆኑ በሰበር ተጣርቶ ይወሰንልኝ በማለት ያቀረቡትን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው የክርክሩ መነሻ ተጠሪ አመልካች አላግባብ ከሥራ አሰናብቶኛል ወደ ሥራ እንዲመልስ ውሣኔ ይሰጥልኝ በማለት ያቀረበው ክስ ነው አመልካች ተጠሪ የመብራት ቢል ሰብሳቢ ሆኖ ሲሰራ ብር አስራ አንድ ሺ አንድ መቶ ሰባ ሰባት ብር ከዜሮ አንድ ሣንቲም ለግል ጥቅሙ ያዋለ መሆኑ በኦዲተር ተረጋግጧል በማለት መልስ ሰጥቷል ተጠሪ በበኩሉ አመልካች ጥፋቱ መፈፀሙን በአወቀ በሰላሣ ቀን ውስጥ ከሥራ አላሰናበተኝም ስለዚህ በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ በመተላለፍ የፈፀመው የሥራ ስንብት ህገወጥ ነው በማለት ተከራክሯል የወረዳው ፍርድ ቤት ተጠሪ ከላይ የተገለፀው ገንዘብ ዋጋ ያላቸውን ቢሎች ወስዶ ለግል ጥቅሙ ያዋለ መሆኑ ከህዳር ቀን ዓም እስከ ህዳር ቀን ዐዐ በተደረገው የኦዲት ምርመራ ተረጋግጧል አመልካች ከሥራ የተሰናበተው ሚያቪያ ቀን ዓም በተፃፈ ደብዳቤ ነው ስለዚህ ስንብቱ አዋጅ ቁጥር አንቀዕ ንዑስ አንቀፅ የሚጥስ በመሆኑ ህገ ወጥ ነው በማለት አመልካች የተጠሪን የስድስት ወር ደመወዝ ከፍሎ ወደ ሥራ እንዲመልሰው ወስኗል አመልካች ይግባኝ ለጅማ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ አቅርቦ ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት በፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር መሠረት በማድረግ ይግባኙን ሰርዞታል አመልካች ጥር ቀን ዐዐ ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ ተጠሪ ብር ቢል ለግል ጥቅም ያዋለ መሆኑን ኦዲተሮች ሪፖርት ያደረጉት ታህሣሥ ቀን ዐዐ ዓም ነው አመልካች ተጠሪን በማገድ በህብረት ስምምነቱ መሠረት የመከላከያ ማስረጃ እንዲያቀርብ ካደረገ በኋላ ተጠሪ ከሥራ እንዲሰናበት የካቲት ቀን ዐዐ ዓም ተወስኗል የሥር ፍርድ ቤት ደብዳቤው ውጭ የሆነበትንና ተጠሪ የወሰደበትን ጊዜ ሚያዚያ ቀን ዓም በማየት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው በማለት አመልክቷል ተጠሪ በበኩሉ ጥር ቀን ዓም በተዛፈ መልስ ከሥራ ለማሰናበት የፃፈው ደብዳቤ ወጭ የሆነው ሚያዚያ ቀን ዓም መሆኑን በሰበር ማመልከቻው አምኗል አመልካች በእኔ በዛፈልኝ የስንብት ደብዳቤ የኦዳተሮች ሪፖርት የደረሰው ታህሣሥ ቀን ዐዐ ዓም መሆኑና ከሥራ ያገደኝ ጥር ቀን ዐዐ ዓም መሆኑንና ከሥራ ያሰናበተኝ ሚያዚያ ቀን መሆኑን በግልፅ ካሰፈረ በኋላ ዕውነታውን የሚሸፋፍን የሰበር አቤቱታ ማቅረቡ ተገቢ አይደለም በማለት መልስ ሰጥቷል አመልካች የመልስ መልስ እንዲያቀርብ በተቀጠረበት ቀነ ቀጠሮ ባለመቅረቡ የመልስ መልስ የማቅረብ መብቱ ታልፏል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር ግራ ቀኙ ያቀረቡት ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን አኛም ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው የበታች ፍርድ ቤቶች አመልካች ተጠሪን ወደ ሥራ አንዲመልስ የሰጡት ውሣኔ ተገቢ ነው ወይስ አይደለም የሚለው ጭብጥ መታየት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል ተጠሪ በስህተት በተደራቢነት ከተሰጠው የደንበኞች የሒሳብ መሰብሰቢያ ቢል ለግል ጥቅሙ በማዋል ብር ሣንቲም ያጎደለ መሆኑ በኦዲት ማስረጃ ተረጋግጧል አመልካች ተጠሪ ይህንን ጥፋት ያጠፋ መሆኑ በኦዲተሮች ሪፖርት የተደረገለት በህዳር ወር መጨረሻ እንደሆነ ፍሬ ጉዳይ የማጣራትና ማስረጃ የመመዘን ሥልጣን ባለው በወረዳው ፍርድ ቤት ተረጋግጧል አመልካች ለተጠሪ የፃፈው የስራ ስንብት ደብዳቤ ወጭ የሆነው ሚያዚያ ቀን ዓም መሆኑ በሥር ፍርድ ቤት ተረጋግጧል አመልካች ተጠሪ እንዲሰናበት የተወሰነው የካቲት ቀን ዓም ነው ደብዳቤው ወጭ ሣይሆን የቀረው የተጠሪን መምጣት ስንጠብቅ ነው በማለት በሰበር አቤቱታው የገለፀ ቢሆንም አመልካች ለተጠሪ የሥራ ስንብት ደብዳቤ ወጭ አድርጎ የሰጠው ሚያዚያ ቀን ዓም እንደሆነ በበታች ፍርድ ቤቶች ተረጋግጧል ስለሆነም አመልካች የተጠሪን ጥፋት ካወቀበት ጊዜ ጀምሮ በሰላሣ ቀን ውስጥ የሥራ ውሉን ለማቋረጥ የሥራ ስንብት ደብዳቤ ያልፃፈ በመሆኑ የአመልካች እርምጃ በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ በተደነገገው የይርጋ የጊዜ ገደብ ይታገዳል በማለት የወረዳውን የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የሌለበት በመሆኑ በዚህ በኩል አመልካች ያቀረበውን የሰበር አቤቱታ አልተቀበልነውም የበታች ፍርድ ቤቶች አመልካች ተጠሪን ከሥራ ያሰናበተው በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ የተደነገገው የይርጋ የጊዜ ገደብ ካለፈ በኋላ በመሆኑ ህገወጥ ነው በማለት የሰጡት ውሣኔ ተገቢ ነው ሆኖም የበታች ፍርድ ቤቶች የተጠሪ የሥራ ስንብት ህገወጥ ነው የሚባል ከሆነ ተጠሪ ወደ ሥራ ቢመለስ መልካም የሥራ ግኑኝነት ስለማይኖረን በአማራጭ በአዋጅ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ መሠረት የተለያዩ ክፍያዎች ተከፍለውት ተጠሪ እንዲሰናበት ይወሰንልኝ በማለት ያቀረበውን አማራጭ የዳኝነት ጥያቄ ማለፋቸው ተገቢ ነው ወይስ አይደለም። ነው አዋጅ ቁጥር በዚህ ረገድ ያስቀመጠው ግልጽ ድንጋጌ የለም ሆኖም ግን አዋጁ በግልጽ ባያስቀምጥም ተገቢውን የሕግ ትርጉም መስጠት የግድ የሚል ነው አንዲህ በሆነ ጊዜ ተገቢውን የሕግ አተረጓጐም መንገዶችን መከተል አግባብነት ይኖረዋል ሕግ ሲተረጐምም ሕጉ ሊፈፀም የሚችል ውጤት እንዲኖረው በማድረግ ስለመሆኑም ጠቅላላ የሕግ አተረጓጐም ደንቦች የግድ የሚሉት ነው ከዚህ አንፃር የአሰሪና ሰራተኛ ሕግ አይነተኛ ዓላማ ሲታይ የኢንዱስትሪ ሰላምን በማስፈን አጠቃላይ ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ ለአገር ኢኮኖሚ አዎንታዊ ሚና መጫወት ስለመሆኑ በአዋጁ መግቢያ ላይ የተገለፀ ጉዳይ ነው የሕጉ አይነተኛ አላማ ይህ ከሆነ ደግሞ በአዋጁ የተካተቱት ድንጋጌዎች ሊተረጐሙና ሊፈፀሙ የሚገባው ይህንኑ የሕጉን አላማ ግምት ውስጥ በማስገባት ነው በዚህም መሰረት አንድ ሰራተኛ በፍትሐብሔር ሥነ ሥርአት ሕጉ ስር በተመለከተው የአስር አመት የጊዜ ገደብ ውስጥ የአፈፃፀም መዝገብ ማስከፈት ይችላል ከተባለ አዋጅ ቁጥር ሊያሳካ ያሰበውን ግብ ችግር ውስጥ የሚከተለው ይሆናል ሰራተኛው በጊዜውና በቦታው ተገኝቶ ስራውን ካልሰራ አሰሪው ምርትና ምርታማነትን ያሳድጋል ተብሎ አይገመትም በመሆኑም ለጉዳዩ አግባብነት የሚኖረው በአዋጅ ቁጥር ስር የተመለከተው ከፍተኛው የአንድ አመት የይርጋ ጊዜ ለአፈፃፀም ማመልከቻም ተፈፃሚ እንዲሆን ማድረጉ የአዋጁ አላማ ግድ የሚለው ጉዳይ ነው አፈፃፀም የሚቀርብለት ፍርድ ቤትም የፍርድ ይፈጸምልኝ ጥያቄው በዚህ ጊዜ ውስጥ የቀረበ መሆኑን ማረጋገጥ አለበት ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስም ተጠሪ የፍርድ ይፈጽምልኝ ጥያቄውን በአንድ ጊዜ ውስጥ ያለማቅረባቸው የተረጋገጠ ጉዳይ ነው ይርጋውን ለማቋረጥ የሚያስችል ሕጋዊ ምክንያት የነበራቸው ስለመሆኑ የሚያሳይ ሁኔታም የለም በመሆኑም አዋጅ ቁጥር ከአንድ አመት በላይ የረዘመ ክርክርን የማያስተናግድ ሁኖ እያለ ተጠሪ ይህንኑ ጊዜ ያሳለፈ ፍርድ አንዲፈፀምላቸው ያቀረቡት አቤቱታ በበታች ፍርድ ቤቶች ተቀባይነት ማግኘቱ የአዋጅ ቁጥር ን አይነተኛ አላማና በዚሁ አዋጅ መሰረት የተወሰኑት ውሳኔዎች የፈጸሙበትን አግባብ ያላገናዘበ በመሆኑ አመልካች ተጠሪን ወደ ስራ አንዲመልሳቸው የተሰጠው ትአዛዝ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ሁኖ ተገኝቷል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በአዳሚ ቱሉ ወረዳ ፍርድ ቤት በመቁጥር ጥር ቀን ዓም ተሰጥቶ በምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት በመቁጥር የካቲት ቀን ዓም የጸናው ትእዛዝ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ተሽራል አመልካች እንዲፈፀምላቸው ያቀረቡት የአፈፃፀም ጥያቄ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት በአንድ አመት ይርጋ የታገደ ነው ብለናል አመልካች ተጠሪን ወደ ስራ እንዲመልስ ወይም በአማራጭ የተለያዩ ክፍያዎች ከፍሎ እንዲያሰናብት አይገደድም ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ የሰመቁ ፀሃፀፖ የካቲት ዐ ቀን ሪዐዐእጋ ዓም ዳሞቻ ሐጐስ ወልዱ ዳሼ መላኩ ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ አሊ መሐመድ መትቻያ የኢትዩጵያ ፕልፕና ወረቀት አማ ታፈሰ አበበ ቀረበ ፇጠሪ ዓብዱልቃድር አደም ቀረበ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፉሄረድ ጉዳዩ በአሠሪና ሠራተኛ መካከል የተነሳውን የሥራ ክርክር የሚመለከት ነው ክርክሩ የተጀመረው በአዳማ ወረዳ ፍቤት ሲሆን ከሣሽ የነበረው ተጠሪ ነው ተጠሪ በአመልካች ላይ ክስ የመሠረተው በአመልካች ፋብሪካ ለ ሰላሳ ስምንት ዓመት ካገለገልኩ በኃላ ለጡረታ አራት ዓመት ሲቀረኝ በራሴ ፍላጎት ሥራውን የለቀቅሁ በመሆኑ የሥራ ስንብት ክፍያ ሊከፍለኝ ይገባል በማለት ነው አመልካችም በበኩሉ ለክሱ በሰጠው መልስ ከሣሽ ሊሟላ የሚገባው ሁሉ ተሟልቶለት ጡረታ የወጣ በመሆኑ የስንብት ክፍያ ሊከፈለው አይገባም የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጁ አይፈቅድለትም በማለት ተከራክሮአል ከዚህ በኃላ ፍቤት ክርክሩን የመረመረ ሲሆን በመቀጠልም የአመልካችን ክርክር ውድቅ በማድረግ ተጠሪ የሥራ ስንብት ይከፈለው በማለት ወስኖአል በሌላ በኩል ደግሞ አመልካች ውሣኔውን በመቃወም ለምስራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ በማቅረቡ ክርክሩ ከተሰማ በኃላ ፍቤቱ ይግባኝ የተባለበትን ውሣኔ አፅንቶአል በመጨረሻው የሰበር አቤቱታ የቀረበለት የኦሮሚያ ጠፍቤት ሰበር ችሎትም ውሣኔው መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት አይደለም በማለት አቤቱታውን ሰርዞአል የአሁኑ የሰበር አቤቱታው የቀረበው በዚህ ላይ ነው በበኩላችንም አመልካች ጥቅምት ቀን ዓም በጻፈው ማመልከቻ ያቀረበውን አቤቱታ መሠረት በማድረግ ተጠሪን አስቀርበን ክርክሩን ሰምተናል አቤቱታው በሰበር ችሉቱ እንዲታይ የተደረገው ለተጠሪ የሥራ ስንብት ክፍያ ይከፈለው በማለት የተሰጠው ውሣኔ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁ ን ለማሻሻል በወጣው አዋጅ ቁ በአንቀጽ ከተመለከተው ድንጋጌ አንፃር ሊመረመር የሚገባው ነው በመባሉ ነው በመሆኑም በዚህ ረገድ ግራቀኝ ወገኖች ያሰሙትን ክርክር አቤቱታው ከቀረበበት ውሣኔ እና ከሕጉ ጋር አገናዝበን መርምረናል ተጠሪ በራሱ ፍላጎት የሥራ ውሉን ያቋረጠው ከሥራ የተሰናበተው ሰላሳ ስምንት ዓመት ካገለገለ በኃላ እንዲሁም ዕድሜማው ስድሳ ዓመት ሊሞላ አራት ዓመት ሲቀረው እንደሆነ አላከራከረም የሥራ ስንብት ክፍያ ሊከፈለኝ ይገባል የሚለው በእርግጥም በአሁኑ ጊዜ የጡረታ አበል አላገኝም አይከፈለኝም በማለት ሳይሆን ሥራውን በራሴ ፍላጎት በመለቀቄ እና በሕጉ የተመለከተውን የመጨረሻ የጡረታ መውጫ ዕድሜ ዓመት ስላልሞላኝ በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጁ መሠረት የሥራ ስንብት ክፍያ የማግኘት መብት አለኝ በማለት እንደሆነም ከክርክሩ ይዘት ተገንዝበናል አመልካች ደግሞ ተጠሪ ሥራውን የለቀቀው የተሰናበተው ሊሟላለት የሚገባው ሁሉ ተሟልቶለት በመሆኑ በአሁኑ ጊዜ የጡረታ አበል እየተከፈለው ነው የጡረታ አበል የሚያገኝ ሠራተኛ የሥራ ስንብት ክፍያም እንዲከፈለው ሕጉ አያዝም ይልቁንም ሁለቱ ክፍያዎች በአንድ ጊዜ እንዳይከፈሉ ሕጉ በግልፅ ይከለክላል በማለት ተከራክሮአል እንደምንመለከተው አከራከሪው ጭብጥ የሕግ ነጥብ በመሆኑ ሊፈታ የሚችለው አግባብ ባለው የሕጉ ድንጋጌ ነው ክርክሩ በአሠሪና ሠራተኛ መካከል የተነሳ በመሆኑም በቅድሚያ መታየት ያለበት የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁ ነው በዚህ አዋጅ ስለሥራ ስንብት ክፍያ በሚመለከት ተደንግጎ የሚገኘው በአንቀጽ ሲሆን ይህ ድንጋጌ አዋጁን ለማሻሻል በወጣው አዋጅ ቁ ተሻሸሉሎአል በዚህ ማሻሻያ አዋጅ አንቀጽ ሰ እና ሸ የተቀመጡት ድንጋጌዎች ተጣምረው ሲታዩ አንድ ከሥራው የተሰናበተ ሠራተኛ የሥራ ስንብት ክፍያ የሚከፈለው በጡረታ ሕግ የተመለከተው መደበኛ የጡረታ ዕድሜ ላይ ደርሶ ከሥራው በሚገለልበት ጊዜ የፕሮቪደንት ፈንድ ሽፋን ወይም የጡረታ መብት የሌለው ሲሆን ወይም ደግሞ ቢያንስ አምስት ዓመት አገልግሉ በሕመም ወይም በፈቃዱ ሲለቅ ሥራው ላይ የሚያስቆይ ከሥልጠና ጋር የተያያዘ የውል ግዴታ ሳይኖርበት የለቀቀ ሲሆን እንደሆነ ነው በያዝነው ጉዳይ ተጠሪ ሥራውን የለቀቀው በገዛ ፈቃዱ ሲሆን እንደለቀቀም በጡረታ መብት ተጠቃሚ ሆኖአል በመንግስት ሠራተኞች ጡረታ አዋጅ ቁ አንቀጽ እንደተመለከተው ቢንያስ ሃያ አምስት ዓመት ያገለገለ የመከላከያ ሠራዊት አባል ያልሆነ የመንግስት ሠራተኛ በራሱ ፈቃድ አገልግሎት ካቋረጠ የጡረታ መውጫ ዕድሜው ሊደርስ አምስት ዓመት ከሚቀረው ጊዜ ጀምሮ እስከ ዕድሜ ልኩ የአገልግሎት ጡረታ አበል ይከፈለዋል ተጠሪ ሥራውን በራሱ ፈቃድ የለቀቀው ዓመት ሊሞላው ዓመት ሲቀረው በመሆኑ በዚህ ሕግ መሠረት አበሉን እያገኘ ስለመሆኑ በፍሬ ነገር ረገድ ተረጋግጦአል ከፍ ሲል በዝርዝር እንዳመለከትነው የጡረታ አበል እና የሥራ ስንብት ክፍያ አንድ ላይ እንዲከፍሉ ሕጉ አልፈቀድም ሕጉ ይህን ያህል ግልጽ ከሆነ ደግሞ ከሕጉ መውጣት የሚቻል አይሆንም የሥር ፍቤቶች ውሣኔ እንደምናየው ሕጉን መሠረት ያደረገ አይደለም ይልቁንም ሕጉን በግልጽ በሚቃረን መልክ የተሰጠ ሆኖ ነው ያገኘነው ከዚህ የተነሳም አቤቱታው የቀረበበት ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ነው ለማለት ችለናል ውሣሃፇሃ የአዳማ ወረዳ ፍቤት በመቁ ሰኔ ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ የምሰራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ጥቅምት ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ እና የኦሮሚያ ጠፍቤት ሰበር ችሎት በመቁ ጥቅምት ቀን ዓም የሰጠው ትዕዛዝ በፍብሥሥሕግ ቁጥር መሠረት ተሽረዋል ተጠሪ የሥራ ስንብት ክፍያ የሚያገኝበት የሕግ አግባብ የለም ብለናል ግራቀኙ ወገኖች ወጪና ኪሣራ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቶአል ይመለስ ምአ ያሜይሃያ ይላምዕፖ ዳኞቻ ፊረማ ሪያ የሰመቁ ግንቦት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሓጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች ዳሽን ባንክ አማ ነገረ ፈጅ ዓለማየሁ ገበየሁ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ሀይሉ ሽመልስ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር ን መሠረት ያደረገ ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪ የካቲት ቀን ዓም በተፃፈ የክስ ማመልከቻ ከሐምሌ ቀን ዓም ጀምሮ ተቀጥረዉ በመስራት ላይ ከቆዩ በኋላ አመልካች ድርጅት ከታህሳስ ቀን ዓም ያለአግባብ ከስራ አግደዋቸው ቆይቶ ከታገዱበት ቀን ጀምሮ የተሰናበቱ መሆኑን ጥር ቀን ዓም በተፃፈ ደብቤ የገለፀላቸው መሆኑን ገልፀው ከህግ ውጭ የተከናወነ ስንብት በመሆኑ ወደ ስራ እንዲመለሱ እና ያልተከፈላቸው ደሞዝ ከኪሳራ ጋር እንዲከፍላቸው ይወሰን ዘንድ ዳኝነት ጠቀዋል የአሁን አመልካች በክሱ በሰጠው መልስም ተጠሪ ባንኩን በተመለከተ ማንኛውንም መግለጫ የመስጠት ስልጣን ሳይኖራቸው በጋዜጣ የሰጡት አሉታዊ መግለጫ በባንኩና በሰራተኞች ላይ መረብሽንበደንበኞች ላይ ደግሞ መደናገጥንለወደፊቱ የባንኩ ደንበኞች ሊሆኑ የሚችሉት ላይም ጥርጣሬን እና የህዝብ አመኔታን የሚያሳጣ በመሆኑ መሰናበታቸው በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ሸ መሰረት ባግባቡ ነዉ በማለት ክሱ ውድቅ እንዲሆን ተከራክረዋል የስር ፍቤትም የግራ ቀኙን ክርክር ሰምቶ ማስረጃዎችን በመመርመር አመልካች ለጉዳዩ ማስረጃዎችን ያለማቅረቡንና ጥር ቀን ዓም በተፃፈ የስንብት ደብዳቤ የገለፀላቸው ድርጊቶችም በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ስር ያለማስጠንቀቂያ ከስራ ለማሰናበት ከተጠቀሱት ህጋዊ ምክንያቶች ውስጥ የሚወድቁ አይደሉም የሚሉ ምክንያቶችን በመያዝ ስንብቱ ከህግ ውጭ የተከናወነ ነው ወደሚለው ድምዳሜ ደርሶ አመልካች ተጠሪን የስድስት ወር ደመወዝ እና በአገዳ ጊዜ ያልተከፈላቸው ደመወዝ ከፍሏቸው ወደ ስራቸው ሊመልስ ይገባል ሲል ወስኗል በዚህ ውሳኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኙን ለፌደራሉ ከፍተኛ ፍቤት ቢያቀርብም ይግባኙ በፍሥሥሕቁጥር መሰረት ተሰርኮዞበታል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበው ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች ነገረ ፈጅ የካቲት ቀን ዓም በፃዓፋት የሰበር አቤቱታ በበታች ፍቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ተፈፅሟል የሚሉባቸውን ምክንያቶች ዘርዝረዋል ይዘቱም በአጭሩ ተጠሪ በጋዜጣ ላይ የሰጡት መግለጫ ሀሰተኛ ሆኖ በባንኩ ክብርና እና ዝናው ላይ የተፈፀመ ሆኖ ይህም በባንኩ ንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የሚያረጋግጥ በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ሸ ስር የሚወድቅ ሆኖ እያለ በበታች ፍርድ ቤቶች የታለፈው ያለአግባብ በመሆኑ ሊታረም ይገባል በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው የሰበር አቤቱታው ተመርምሮ በሰበር ችሎቱ ሊታይ ይገባል ተብሎ ተጠሪ ቀርበው ግራቀኙ በፁሁፍ ተከራክረዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለ መልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የአመልካችን የሰበር አቤቱታ አቤቱታው ከቀረበበት ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው የህግ ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመረውም የስራ ውሉ የተቋረጠው በህገወጥ መንገድ ነው ተብሎ መወሰኑ በአግባቡ መሆን ያለመሆኑ በጭብጥነት ሊታይ የሚገባው ሆኖ አግኝቶታል ከመዝገቡ መገንዘብ የተቻለው የአሁኑ ተጠሪ ከስራ እንዲሰናበቱ የተደረገው ስለአመልካች ባንክ ጋዜጣዊ መግለጫ የመስጠት ፃላፊነት የሌላቸው ከመሆኑም በላይ ሐሰተኛ የሆነ መግለጫ በመስጠት በባንኩ ሰራተኞች ላይ መደናገጥበደንበኞቹ ላይ ጥርጣሬንና በህዝቡ አመኔታ እንዳይኖረው አድርገዋል በሚል ምክንያት መሆኑ ሲሆን ተጠሪ የሰጡት መግለጫ ሀሰተኛ ስለመሆኑ ሳይክዱ ለስንብቱ ምክንያት ነው በማለት የሚከራክሩት በስንብት ደብዳቤ ጥር ቀን ዓም የተፃፈው ሳይሆን በሪፖርተር ጋዜጣ የካቲት ቀን ዓም ወጣ የተባለውን መግለጫ በሚል መሆኑን ተረድተናል የስር ፍቤት የአመልካችን ክርክር ውድቅ ያደረገው ተጠሪ የሰጡት ሀሰተኛ መግለጫ የለም በሚል ሳይሆን ሀሰተኛ መግለጫ መስጠታቸው መረጋገጡን ተቀብሎ ይኸው ድርጊት በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ሸ ስር አይወድቅም በባንኩ ሰራተኞች ላይ መረበሽንበባንኩ ደንበኞች ላይ ደግሞ ጥርጣሬን መፈጠሩን አመልካች በማስረጃዎቹ አላስረዳም በሚል ነው እንግዲህ ለስራ ስንብቱ ምክንያትነት የተጠቀሰው የተጠሪ ስለባንኩ ሀሰተኛ መግለጫ በጋዜጣ መስጠትና ይኸውም ድርጊታቸው በባንኩ ሰራተኞችና ደንበኞች የፈጠረውንና ሊፈጥር የሚችለው ችግርን ነው የስር ፍቤትም የሀሰተኛ መግለጫ ፍሬ ጉዳይ በማስረጃ የተደገፈ መሆኑን ተገንዝቦ ምክንያቱ በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ስር የሚወድቅ አይደለም ሲል ነው የስራ ስንብቱ ህገወጥ ነው ወደሚለው ድምዳሜ የደረሰው በርግጥ የስር ፍቤቱ በስራ ስንብቱ ላይ የተመለከተው የተጠሪን ጥፋት ይዘቱን በተፃፈው መልክ ከተመለከትነው ጥፋቱ በአዋጁ መሰረት ያለማስጠንቀቂያ ከስራ ለማሰናበት ከሚያስችሉ ምክንያቶች ውስጥ ሊካተት የማይችል መሆኑን መገንዘብ ይቻል ይሆናል ይሁን እንጂ በተጠቃሹ አዋጅ ስር የተመለከቱት ምክንያቶች በክርክሩ ወቅት የሚረጋገጡ ፍሬ ጉዳዮችንና የአዋጁን አጠቃቀም አላማና አግባብነት ያላቸውን ድንጋጌዎችን ይዘትና መንፈስ በመመርመር ሊተረጎም የሚችሉ ስለመሆናቸው መገንዘብ አያዳግትም አመልካች የሚከራከረው ተጠሪ የሰጠው ሀሰተኛ መግለጫ በባንኩ ስምና ክብር ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ያለው ሆኖ በባንኩ ንብረት ላይ ጉዳት እንደደረሰ ሊቆጠር የሚገባው ነው በማለት ነው ጉዳት ደረሰ የተባለውም የባንኩ መልካም ስም ጠፍቷል በሚልም ጭምር ሲሆን አመልካች ለዋቢነት የሚጠቅሰው ድንጋጌም በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ሸ ስር የተመለከተውን ነው በዚህ ድንጋጌ በአሠሪው ንብረት ወይም ከድርጅቱ ስራ ጋር በቀጥታ ግንኙነት ባለው ማናቸዉም ንብረት ላይ ሆነ ብሎ ወይም በከባድ ቸልተኝነት ጉዳት ማድረስ ሰራተኛን ያለማስጠንቀቂያ ከስራ ለማሰናበት የሚያስችል ህጋዊ ምክንያት ነው ንብረት ለሚለው ቃል በአዋጁ ስር የተመለከተ ትርጓሜ የለም ይሁን እንጂ ከአዋጁ አላማና ከአሠሪው ድርጀት ባሀርይ እንዲሁም ከንብረት ህግ ፅንሰ ሀሳቦች ጋር በማዛመድ ለቃሉ ትርጉም መስጠት ህጋዊነት ይኖረዋል ምክንያቱም ንብረት ለሚለው ፅንሰ ሀሳብ ሁሉንም የሚያስማማ ትርጉም መስጠት የሚቻል አይደለምና በመሆኑም የአሰሪና ሰራተኛ አዋጅን አጠቃላይ አላማም ሆነ አጠቃላይ የንብረት ህግ ፅንስ ሀሳቦች ባህርያት አንዲሁም በንግድ ህጉ ስለመልካም ስም ነሃ የተመለከቱትን ድንጋጌዎች ግንዛቤ ውስጥ ስናስገባ ንብረት ማለት ዋጋው ኢኮኖሚያዉ ጠቀሜታ ያለው እንዲሁም በአብዛኛው ሀብትነት ሊያዝ የሚችል ነገር መሆኑን ለመገንዘብ አስቸጋሪ አይሆንም ዋጋው ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያለው ሆኖ በባለሀብትነት ሊያዝ የሚችል ነገር ላይ ሆን ብሎ ወይም በከባድ ቸልተኝነት ጉዳት ያደረሰ ሰራተኛ ከሆነ በአሠሪው ንብረት ላይ በህጉ አነጋገር ጉዳት አድርሷል ለማለት የማይቻልበት ምክንያት የለም እጃችን ወዳለዉ ጉዳይ ስንመለስ የስር ፍቤቶች የአመልካችን ክርክር ውድቅ ያደረጉት የተጠሪ አድራጎት ለአመልካች ዋጋው ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ባለው ነገር ላይ ጉዳት አላደረሰም የሜል ግልፅ ምክንያት በመያዝ ሳይሆን በሀሰተኛ መግለጫ ምክንያት በባንኩ ሰራተኞች ላይ መረበሽ በባንኩ ደንበኞች ላይ ደግሞ ጥርጣሬ ስለመድረሱ አመልካች ማስረጃ አላቀረቡም በሚል ምክንያት ነው ይሁን አንጂ በአመልካች በኩል የቀረበው የፅሁፍ ማስረጃ የተጠሪን ጥፋቶች በግልፅ የሚያሳይ ከመሆኑም በላይ በክርክሩ ሂደት የተረጋገጡት ፍሬ ነገሮችም ተጠሪ በሰራተኞች መተዳደሪያ ደንብ አንቀፅ መሰረት ሀሰተኛ ጋዜጣዊ መግለጫ ለመስጠት የማይችሉ መሆኑን የሚያሳዩ ሲሆን ሐሰተኛ መግለጫ በባንኩ መልካም ስም ላይ አሉታዊ ተፅእኖ ሊኖረው አይችልም ሊባል የሚችል አይደለም አንድ ሰው ሀሳቡን የመግለፅ ህገመንግስታዊ መብት ያለው ቢሆንም ሀሰተኛ ቃል በመስጠት ግን በሌላ ሰው መልካም ስምና ክብር ላይ ወዲያውኑ ወይም ወደ ፊት ጉዳት ሊያደርስ የሚችል ተግባር ሊፈፅም አይገባም የባንክ ስራ በተለይ ሲታይም የህዝብ ጥቅም የበለጠ የሚንፀባረቅበት በመሆኑ መልካም ስም ሊጠበቅለት የሚገባው ነው በመሆኑም የስር ፍቤት በዚህ ረገድ የደረሰበት ድምዳሜ በክርክሩ ሂደት የተረጋገጡትን ፍሬ ነገሮች ከህጉ መንፈስ ጋር ያላገናዘበ በመሆኑ የህግ ስህተት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል ሌላው የስር ፍቤት የአመልካችን እርምጃ ህገ ወጥነው ወደሚለው ድምዳሜ የደረሰው አንድ ሰራተኛ ከስራ የሚታገደው በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ መሰረት ነውየአመልካች እርምጃ ግን ይህንኑ ድንጋጌ የተከተለ አይደለም በሚል ነው ይሁን አንጂ አንድን ሰራተኛ ጥፋት ፈፅሟል የሚል አሠሪ ሰራተኛውን ከስራው አግዶ ለማቆየት የሚችል መሆኑን በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ድንጋጌ ይዘትና መንፈስ የሚያሳይ በመሆኑ የስር ፍቤት በዚህ ረገድ የደረሰበት ድምዳሜም የህግ መሰረት የሌለው ነው በአጠቃላይ የስር ፍቤት በተጠሪ የስንብት ደብዳቤ ላይ የተገለፀውን ምክንያት እንዳለ በመውሰድ የደረሰበት ድምዳሜ አግባብነት ያለውን ድንጋጌ ባለመምረጥና አጠቃላይ ይዘቱንና መንፈሱን ባላገናዘበ መልኩ በመሆኑ መሰረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ሆኖ ተገኝቷል በዚህም ምክንያት የሚከተለውን ወስነናል ውሳኔ በፌደራል መጀመሪያ ፍሃቤት በመቁ ሕዳር ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁ ጥር ቀን በትዕዛዝ የፀናው ውሳኔ በፍሥሥሕቁ መሰረት ተሽራል አመልካች ተጠሪን ከስራ ያሰናበተው በአግባቡ ነው ብለናል አመልካች ወጪና ኪሳራ የራሱን ይቻል ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሃአ የሰመቁ መጋቢት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሓጎስ ወልዱ ዳጌ መላኩ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች ሰይፋ ናስር ቀረቡ ተጠሪ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትህ እና ህግ ጉዳዮች ነፈጅ ዓለም ቱፋ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ አዋጅ ቁጥር ን መሠረት አድርጎ የቀረበን የዲሲኘሊን ክርክርንና ይህንኑ መሠረት አድርጎ የተሠጠውን የቅጣት ውሣኔ የሚመለከት ነው ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪ መስሪያ ቤት የበላይ ኃላፊ አመልካችን የዲስኘሊን ግድፈት ፈፅሟል በማለት ከስራ እንዲሰናበቱ የሰጡትን ውሣኔ በመቃወም አመልካች ለአዲስ አበባ ከተማ ሲቪል ሰርቪስ ኤጀንሲ አስተዳደር ፍርድ ቤት ይግባኝ አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በሁዋላ ይኸው ፍርድ ቤት ተጠሪ መስሪያ ቤት አመልካችን ከስራ ያሰናበተው በአዋጅ ቁጥር እና በሚኒስትሮች ምክር ቤት በወጣው ደንብ ቁጥር መሠረት ጉዳዩ በዲስኘሊን ኮሚቴ ተጣርቶ የውሣኔ ሀሣብ ሳይቀርብ ከባድ የዲስኘሊን ግድፈት ተፈጽሟል በሚል ምክንያት ነው ይህ ደግሞ ሥነ ስርዓቱን ያሟላ አይደለም በማለት ጉዳዩ በዲስኘሊን ኮሜቴ ከታዬና ከተጣራ በሁዋላ ተገቢውን ውሣኔ ሊያገኝ ይገባል በማለት ውሣኔ ሰጥቷል በዚህ ውሣኔ ተጠሪ መስሪያ ቤት ቅር በመሰኘት ይግባኙን ለአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ያቀረበ ሲሆን ይህ ፍርድ ቤትም ግራ ቀኙን ከአከራከረ በሁዋላ የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ የሰጠውን ውሣኔ በመሻር የቢሮ ኃላፊ የሰጡትን ውሣኔ አፅንቶ ወስኗል በዚህ ውሣኔ አመልካች ቅር በመሰኘት የሰበር አቤቱታቸውን ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በሁዋላ ይኸው ሰበር ሰሚ ችሎት የከተማው ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠውን ውሣኔ በማሻሻል በፍሬ ጉዳዩ ላይ የቀረበውን የአሁኑ አመልካች ቅሬታ ተገቢነቱ ሳይመረመር የቢሮው ኃላፊ ውሣኔ መጽናቱ ስነ ሥርዓታዊ አይደለም በዚህ ረገድ የቀረበው ክርክር ተጣርቶ ተገቢው እንዲወሰን በማለት ጉዳዩን ለአዲስ አበባ ከተማ የሲቪል ሰርቪስ አስተዳደር ፍርድ ቤት መልሶለት ይኸው ፍርድ ቤት ጉዳዩን እንደገና ተመልክቶ የቢሮው ኃላፊ በአመልካች ላይ ያስተላለፋት ቅጣት ተገቢነት የሌለው መሆኑን ዘርዝሮ አመልካች የሶስት ወር ደመወዝ ተቀጥተው ወደ ስራቸው አንዲመለሱ ሲል ወስኗል ከዚህም በሁዋላ የአሁኑ ተጠሪ ይግባኙን ለአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት አቅርቦ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በሁዋላ አመልካች ከስራ እንዲሰናበቱ ተብሎ በተጠሪ መስሪያ ቤት የበላይ ኃላፊ የተሠጠው ውሣኔ ሕጋዊ ነው በማለት የስር ፍርድ ቤት ቅጣቱን አስመልክቶ የሰጠውን ውሣኔ ሽሮታል በዚህ ውሣኔ አመልካች ቅር በመሰኘት የሰበር አቤቱታቸውን ለከተማው ሰበር ሰሚ ችሎት ቢያቀርቡም በችሎቱ ላይ የተሰየሙት ዳኞች ጉዳዩን ገለልተኛ ሁነን ለማየት አንችልም በማለት መዝገቡን ዘግተውታል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንነ ውሣኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም የአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ጉዳዩን የተመለከተው የይግባኝ ጊዜ ከአለፈ በሁዋላ ከመሆኑም በላይ በዋናው ጉዳይ ላይ የሰጠው ውሣኔም በሕጉ የተሰጠውን ስልጣን ያላገናዘበ በመሆኑ ውሣኔው ሊታረም የሚገባው ነው በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው በሰበር ችሎቱ ሊታይ የሚገባው ነው ተብሎ በመታመኑም ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎለት ቀርቦ በፅሑፍ መልሱ በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ውሣኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የለበትም ሊጸና ይገባል በማለት ተከራክራል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሣኔ እና አግባብነት ከአላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን በሚከተለው መልኩ መርምሮታል በመሰረቱ ይህ ሰበር ሰሚ ችሎት በአንድ ጉዳይ የተሰጠውን ፍርድ ማረም የሚችለው በጉዳዩ ላይ የመጨረሻ ፍርድ ሲሰጥና መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት መፈጸሙ ሲረጋገጥ ነው በተያዘው ጉዳይ የአዲስ አበባ ከተማ ሰበር ሰሚ ችሎት ጉዳዩ ቀርቦለት ዋናውን ጉዳይ ሳይመለከት የቀረው ጉዳዩን ዳኞቹ ገለልተኛ ሁነው ሊመለከቱ አይችሉም በሚል ምክንያት ነው በመሆኑም የከተማው ሰበር ሰሚ ችሎት በጉዳዩ ላይ የመጨረሻ ፍርድ ያልሰጠበት ቢሆንም ችሎቱ ካለው የመሰረታዊ የሕግ ስህተት የማረም ስልጣን አኳያ እና ጉዳዩ ከዚህ በፊት ከወሰደው ጊዜ እንዲሁም ከጉዳዩ ባህርይ አንጻር ይህ የፌዴራል ሰበር ሰሚ ችሎትም መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ማረም ሥልጣኑ በመሆኑ ጉዳዩን መመልከቱ ተገቢ ሁኖ አግኝተናል በዚህ ችሎት ምላሽ ማግኘት ያለበት የአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ጉዳዩን የተመለከተው የይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜ ጠብቆ ቀርቦለት ነው። የሚለውን ዋናውን የክርክር ጭብጥ በተመለከተ ወረዳው ፍቤት ሠራተኛው በወንጀል ተጠርጥሯል ከመባል በቀር በሕግ ጥፋተኛ ስለመሆኑ ተወስኖበት የቀረበ ማስረጃ የለም በማለት ማስረጃው የፍርድ ቤት የወንጀል ውሣኔ ብቻ እንደሆነ አድርጐ በመውሰድ አሠሪው ሠራተኛው ፈጽሟል ስለሚለው ጥፋት በማስረጃ አላስረዳም ወደሚል ድምዳሜ ያመራ ሆኖ ይገኝ እንጂ አሠሪው ድርጅት ሠራተኛው ፈጽሟል ስለሚለው ጥፋት በፍርድ ቤት የተሰጠ የወንጀል ውሣኔ በማስረጃነት ማቅረብ ሣያስፈልግ የሰው ወይም ሌላ የጽሑፍ ማስረጃ በማቅረብ ማስረዳት ይችላል በዲሲፕሊን ኮሚቴ ጉዳዩ ተጣርቶ ከሥራ የሚያስወጣው ጥፋት ፈጽሟል የተባለበት የዲሲፕሊን ውሣኔ መኖሩ ከታወቀ በጽሑፍ ማስረጃነት የማይቀርብበት ምክንያት የለም በወንጀል ምርመራ የተጣራበት ማስረጃም ካለ በማስረጃነት ቀርቦ ሊታይና ሊመዘን የሚችል ነው የወረዳው ፍቤት የአሁኑ አመልካች እነዚህን ሁሉ ማስረጃዎች እንዲያቅርብ አድርጐ አጣርቶ መወሰን ሲገባው ሠራተኛው በወንጀል ተከሶ ጥፋተኛ የተባለበት የፍርድ ቤት ውሣኔ በማስረጃነት ካልቀረበ ከሥራ የሚያሰናብተው ጥፋት ስለመፈፀሙ ማስረዳት እንደማይችል አድርጐ የወሰነው ትክክል አይደለም ሌሎች ማስረጃዎች እንዲቀርቡ ተደርጉ ሣይጣራ የተሰጠው ውሣኔም መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ሆኖ ተገኝቷል ውሣኔ የገደብ አሳሳ ወረዳ ፍቤት በፋይል ቁጥር በ የሰጠው ብይን የምዕራብ አርሲ ዞን ከፍተኛ ፍቤት በመቁ በ የሰጠው ትዕዛዝ እና የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ችሎት በመቁ በ ዓም የሰጠው ትዕዛዝ በፍሥሥሕቁ መሠረት ተሽረው የገደብ አሳሳ ወረዳ ፍቤት የአሁኑ አመልካች ሠራተኛው የአሁኑ ተጠሪ ፈጽሟል ስለሚለው ጥፋት በፍርድ ላይ በተዘረዘረው መሠረት አሉኝ የሚላቸውን ሌሎች ማስረጃዎች እንዲያቀርብ አድርጐ በተገቢው መንገድ በማጣራት ከሥራ እገዳው ወይም ማሰናበቱ በሕጉ አግባብ ነው ወይንስ አይደለም በሚለው ላይ ውሣኔ እንዲሰጥበት በፍሥሥሕቁ መሠረት ጉዳዩ ተመልሷል የገደብ አሰሳ ወረዳ ፍቤት በዚህ ውሣኔ መሠረት እንዲፈጽም ታዛል በዚህ መዝገበ በተደረገው ክርክር ምክንያት የደረሰውን ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራሣቸውን ይቻሉ በዚህ መዝገብ የተጠሰው ፍርድ ትክክለኛ ግልባጭ ለሥር ፍቤቶች ይተላለፍ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት አተ የሰመቁ መጋቢት ዓም ዳኞች መንበረፀሐይ ታደሰ አሰግድ ጋሻው መስፍን ዕቁበዮናስ ሒሩት መለሰ ተሻገር ገሥላሴ አመልካች የኢትመንገዶች ባለሥልጣን ነፈጅ አስመላሽ ገሠሠ ተጠሪ ወሮ አሚናት ገበየሁ በሌለችበት የሚታይ ፍርድ አቤቱታው የቀረበው የደቡብ ወሎ መስተዳድር ዞን ከፍተኛ ፍቤት በይመቁ ዐ ኀዳር በዋለው ችሎት የኮምቦልቻ ወረዳ ፍቤት በቁ ጥቅምት ዓም የሰጠውን ውሣኔ በማጽናት በሰጠው ውሣኔ ላይ ነው የአሁን ተጠሪ ክሱን ያቀረቡት ሟች ሀሰን ዓሊ የተባለው ልጄ በተከሣሽ መቤት ከ ዓም ጀምሮ በወር ብር እየተከፈለው በሠራተኛነት ሲያገለግል ቆይቶ በአደረበት ሕመም በዐ ከዚህ ዓለም በሞት በመለየቱ የሟች ወራሽ በመሆኔ የልጀን የ ዓመት የአገልግሎት ካሣና ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞች ይክፈሉኝ የሚል ነው ክሱ የቀረበለት ፍቤትም ግራ ቀኙን ካከራከረ በኋላ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና አንቀጽ ዐሐ ሐ መሠረት የሠራተኛው የዓመት ደመወዝ በአምስት ተባዝቶ ተከሣሽ ለከሳሽ ይክፈል ሲል ወስኗል የዞን ከፍተኛው ፍቤት ይህንኑ አጽንቶታል አቤቱታው የቀረበውም በዚህ ውሣኔ ላይ ሲሆን ጉዳዩ ለሰበር ይቀርባል የተባለበት ምክንያትም በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት የአገልግሎት ካሣ እንዲከፈል የተሰጠው ውሣኔ በአግባቡ መሆን አለመሆኑን ለማጣራት ነው ከሥር ክርክሩ መረዳት እንደሚቻለው ለሥራ ውሉ መቋረጥ ምክንያት የሆነው የአመልካች ሠራተኛ የነበረው ሟች በአደረበት ሕመም ከዚህ ዓለም በሞት በመለየቱ ነው በአዋጅ ቁጥር መሠረት ከአሠሪው የሥራ ስንብት ክፍያ የማግኘት መብት የሚኖረው በአዋጁ አንቀጽ ሥር ከሀ እስከረ በተዘረዘሩት ምክንያቶች ብቻ ነው በዚህ የሕግ ድንጋጌ መሠረት ሠራተኛው በሞት ምክንያት የሥራ ውሉ ቢቋረጥ የሥራ ስንብት ክፍያ የሚጠየቅበት አይደለም ሕጉ መብት አይሰጥም የሥር ፍቤቱ ክፍያው ይፈፀም ያለው በአዋጁ አንቀጽ መሠረት በቅድሚያ የሥራ ስንብት ክፍያ የማግኘት መብት ስለመኖር አለመኖሩ ሳያረጋግጥ በአንቀጽ መሠረት የሥራ ስንብት ክፍያው በአንቀጽ ዐ ለተመለከቱት ጥገኞች ይከፈላቸዋል የሚለውን በማየት ብቻ ነው የአዋጁ አንቀጽ ድንጋጌ ተፈፃሚ ሊሆን የሚገባው ግን በአንቀጽ መሠረት የስንብት ክፍያ የማግኘት መብት መኖሩ የተረጋገጠ ሆኖ ሲገኝ ነው ስለዚህ የሥር ፍቤቱ የሥራ ስንብት ክፍያው እንዲከፈል የወሰነው የአዋጅ ቁ አንቀጽ እና ድንጋጌን በአግባቡ ባለማገናዘብ ስለሆነ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ፈጽሟል ውሣኔ የኮምቦልቻ ወረዳ ፍቤት በቁ ጥቅምት ዓም የሰጠው ውሣኔ እና ይህንኑ በማጽናት የደቡብ ወሎ መስተዳድር ዞን ከፍተኛ ፍቤት በይመቁ ዐ ኀዳር ዓም የሰጠው ውሣኔ ተሽራል የሥር ፍቤት ውሣኔ የተሻረ መሆኑንም እንዲያውቁት የዚህ ውሣኔ ቅጂ ይተላለፍላቸው መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ነዓ የሰመቁ ሰኔ ቀን ዓም ዳኞች ከማል በድሪ ዓብዱልቃድር መሐመድ ጌታቸው ምህረቴ መስፍን ዕቁበዮናስ ሂሩት መለሰ አመልካች አቶ ፋንታሁን አባተ ቀረቡ ተጠሪ አቢሲኒያ ባንክ አማ ቀረቡ ነፈጅ አስክንድር ፍርድ ለሠበር አቤቱታ መነሻ የሆነውን ውሣኔ የሰጠው የፌመደረጃ ፍርድ ቤት ነው አመልካች በተጠሪ ላይ ባቀረቡት ክስ በስራ ላይ ለነበሩበት ጊዜ የተከፈለው የሁለት ወራት ቦነስ እንዲከፈላቸው ጠይቀዋል ፍቤቱም የቦነስ ክፍያ ዋና አላማው ሠራተኛ በስራ ላይ በነበረበት ወቅት የሠራው ስራ ለአሠሪው ጥሩ ውጤት አስገኝቶ ከሆነ በስራ ላይ ያለው ሠራተኛ ለወደፊት ውጤታማ እንዲሆን ለማበረታታት እንጂ ስራውን የለቀቀ ሠራተኛ እንደመብት የሚጠይቀው አይደለም በማለት ጥያቄውን ውድቅ አድርጉታል ይግባኝ የቀረበለት የፌከፍተኛ ፍቤትም የቀረበውን ይግባኝ ሳይቀበለው ቀርቷል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም በዚህ ውሣኔ ላይ ነው ይህ ችሎትም አመልካች በስራ ላይ ለነበሩበት ጊዜ የተከፈለውን የቦነስ ክፍያ ለአመልካቹ ስራ በመልቀቃቸው ሊከፈላቸው አይገባም የተባለበትን ህጋዊ ምክንያት በመመርመር አቤቱታው ለሰበር እንዲቀርብ አድርጓል በዚሁ መሠረት ተጠሪ ተጠርቶ ቀርቦ ግራ ቀኙ የጽሑፍ ክርክራቸውን አቅርበዋል ይህ ችሎትም አቤቱታ የቀረበበትን ውሣኔ አግባብነት ካለው ህግ ጋር በማገናዘብ እንደሚከተለው መርምሯል ከፍ ሲል እንደተገለፀው በዚህ መዝገብ አከራካሪ የሆነው አመልካች ስራ ላይ በነበሩበት ወራት ለተሰራ ስራ የተከፈለው ቦነስ አመልካች ከሥራ ከተሰናበቱ በኋላ ሊከፈላቸው የሚገባ መሆን አለመሆኑ ነው አመልካች የተጠሪ መቤት ሠራተኛ የነበሩና በገዛ ፈቃዳቸው ሥራቸውን ከለቀቁ በኋላ አመልካቹ በሥራ ላይ በነበሩበት ጊዜ ለተሰራ ሥራ የቦነስ ክፍያ ለተጠሪ መቤት ሠራተኞቹ መክፈሉ ግራ ቀኙ አልተካካዱም ፍቤቶቹ የአመልካችን ጥያቄ ውድቅ ያደረጉት የአመልካች የሥራ ውል በተቋረጠበት ጊዜ የተፈቀደ የቦነስ መብት ካለመኖሩም በላይ የቦነስ አላማው ሠራተኛው በሥራ ላይ በነበረበት ወቅት የሠራው ሥራ ለአሠሪው ጥሩ ውጤት አስገኝቶ ከሆነ ለወደፊትም በተመሳሳይ መልኩ በርትቶ ውጤታማ እንዲሆን ለማበረታታት እንጂ ስራውን የለቀቀ ሠራተኛ እንደመብት የሚጠይቀው አይደለም በማለት ነው እኛም ጉዳዩን እንደተመለከትነው ቦነስ የሚከፈለው በስራ ላይ ያለ ሰራተኛ ወደፊት በርትቶ እንዲሰራ ለማበረታታት ብቻ ሳይሆን ሠራተኛው በስራ ላይ በነበረበት ወቅት የሰራው ሥራ ለአሠሪው ትርፋማ ውጤት በማስገኘቱ የትርፉ ተጠቃሚ እንዲሆንም ጭምር የሚሰጥ የጥቅም ክፍያ ነው በመሆኑም የቦነስ መብት ተጠቃሚ ለመሆን ለቦነስ ክፍያ ምክንያት ለሆነው ትርፍ ሠራተኛው አስተዋጽኦ ማድረግ አለማድረጉ ሊታይ ይገባል በእርግጥ የሠራተኛው ሥራ ትርፋማ መሆን አለመሆኑ የሚታወቀው የበጀት አመቱ ሂሳብ ከተሠራ በጊላ በመሆኑ የቦነስ መብት የሚፈቀደው ይኸው ውጤት ከታወቀ በላ ነው የሂሳቡ ውጤት የአሠሪውን ትርፋማነት ካረጋገጠ ግን ለትርፋማነቱ አስተዋጽኦ ያደረገው ሠራተኛ የቦነስ ጥቅም ተካፋይ ሊሆን ይገባል በተያዘው ጉዳይ አመልካቹ በስራ ላይ በነበሩበት ጊዜ የተሰራው ሥራ ለመቤቱ ትርፋማነት ምክንያት ሆኗል በመሆኑም ምንም እንኳን የቦነሰ መብት የተፈቀደው አመልካቹ ከሥራ ከለቀቁ በኋላ ቢሆንም የቦነስ መብቱ የተፈቀደው የአመልካች በስራ ላይ በነበሩበት ወቅት ለተሠራ ሥራ በመሆኑ አመልካች የጥቅሙ ተካፋይ የማይሆኑበት ምክንያት የለም በመሆኑም ቦነስ በስራ ላይ ያለን ሠራተኛ ለማበረታታት ብቻ የሚሰጥ ነው በማለት የአመልካች የቦነስ ክፍያ ጥያቄ ውድቅ መደረጉ ሥህተት ሆኖ አግኝተነዋል ውሣኔ የፌመደረጃ ፍቤት በመቁ በ የሰጠው ውሣኔ እና የፌከፍተኛ ፍቤት በመቁ በ የሰጠው ትዕዛዝ ተሽረዋል አመልካች በስራ ላይ ለነበሩበት ከሰኔ ቀን እስከ ሰኔ ላለው ጊዜ ለሌሎች ሠራተኞች የተሰጠው ቦነስ እንዲከፈላቸው ተወስኗል ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቷል የመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ንብረተ የሰመቁ ሪ ጥቅምት ዐግ ቀን ሪዐዐያሮ ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሐጐስ ወልዱ ብርፃነ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ መካጓጎቻ ወሮ አባዲት ለምለም የቀረበ የለም ፇፖጠሪዎቻ የዛለአንበሳ ከተማ አስተዳደር ጽቤት ወኪል አለምፀሐይ ግርማይ ቀረቡ አቶ ብርፃን ዘረፈ በሌሉበት መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍፉፍሮረድ ጉዳዩ ቤትና ቦታን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በምስራቅ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የአሁኑ አመልካች በአሁኑ ተጠሪዎች ላይ በመሠረቱት ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም ባጭሩ በአግባቡ በዛላንበሳ አስተዳደር የታደልኩትን በራሴ ተጨማሪ ገንዘብ ደግሞ የሰራሁትን በስሜ በርዕስተ መዝገብ የተመዘገበውን ቤትና ቦታ አስተዳደሩ ነጥቆ ለአሁኑ ኛ ተጠሪ የሰጣቸው መሆኑን ገልፀው ገንዘቡና ቤቱ እንዲመለስላቸው ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ ኛ ተጠሪ ለክሱ በሰጠው መከላከያ መልስ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያና የፍሬ ነገር ክርክር አቅርቧል በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት ያቀረበውም አመልካች ቦታና ገንዘብ የተሰጣቸው በጦርነት ምክንያት ቤት ስለወደመባቸው መንግስት ምትክ ቦታና ገንዘብ እንዲሰጥ በአስተላለፈው አስተዳደራዊ ውሣኔ በመሆኑና ይህም ውሣኔ ፖለቲካዊ በመሆኑ በፍርድ ቤት ሊታይ እንደማይችል በመግለፅ አመልካች ክስ ለመመስርት የሚያስችላቸው ሕጋዊ ምክንያት የሌለ መሆኑን ያሳያል በማለት ያቀረበው ክርክር ሲሆን በፍሬ ነገር ደረጃም የአመልካች ጥያቄ በአስተዳደሩ ተጣርቶ ቤትና ገንዘብ ከመንግስት ሊያገኙ የማይችሉበት ምክንያት በመገኘቱ ውድቅ የሆነ መሆኑን ጠቅሶ ተከራክራል የአሁኑ ኛ ተጠሪም ቤትና ገንዘቡን የመንግስት አስተዳደር አካላት በሰጡት ውሣኔ መሠረት የተሰጣቸውና የተረከቡት በመሆኑ ሊከሰሱ እንደማይገባ ገልፀው ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲሉ ተከራክረዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም የግራቀኙን ክርክርና ማስረጃ ሰምቶና መርምሮ ለክሱ ምክንያት የሆነው ቤትና ገንዘብ ለአመልካች ሊመለስላቸው እንደሚገባ ገልፆ ውሣኔ ሰጥቶበታል በዚህ ውሣኔ የአሁኑ ኛ ተጠሪ ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራቀኙ ከተከራከሩ በሁዋላ ጉዳዩ ተመርምሮ በአስተዳደራዊ ውሣኔ የሚያልቅ እንጂ በፍርድ ቤት የሚታይ አይደለም በሚል ምክንያት የስር ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ ተሽራል ከዚህም በኋላ አመልካች የሰበር አቤቱታቸውን ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ቢያቀርቡም ተቀባይነት አላገኙም የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሣኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች ጠበቃ መጋቢት ቀን ዓም በጻፉት ሁለት ገጽ የሰበር አቤቱታ በጉዳዩ ላይ በተሰጠው ውሣኔ መሠታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈፅሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ የአመልካች ጥያቄ ቤትና ገንዘብ ያላግባብ ተነጠቅሁ የሚል ሁኖ እያለ በፍርድ ሊያልቅ የሚችል አይደለም በሚል ምክንያት የስር ፍርድ ቤት ውሣኔ መሻሩ ያላግባብ ስለሆነ ሊታረም የሚገባው ነው በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም በይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤትና በሰበር ሰሚ ችሎት ክርክሩ አስተዳደራዊ ስለሆነ በፍርድ ቤት መዳኘት የለበትም በማለት የስር ፍርድ ቤት ውሣኔ መሻሩ ባግባቡ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት አንዲቀርብ ተደርጉአል በዚህም መሠረት ለተጠሪዎች መጥሪያ ተልኮላቸውና መድረሱም ተረጋግጦ ሊቀርቡ ስላልቻሉ ጉዳዩ ተጠሪዎች በሌሉበት አንዲታይ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም በበታች ፍርድ ቤቶች ግራቀኙ ያደረጉትን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሣኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንጻር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው በዛላንበሳ አካባቢ በጦርነት ምክንያት ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው ለነበሩት ዜጎች ማቋቋሚያ የሚሆን መሬትና የብር ዛያ አምስት ሺህ ቤት መስሪያ እርዳታ ለመስጠት የተለያዩ አካላት ተወካዮች ያሉበት ኮሚቴ ማቋቋሙን መንግስት ባወጣው የችግረኛ ተረጂዎች መለያ መስፈርት መሠረት በጦርነቱ ተፈናቅለው በፕላስቲክ ዳስ የሚኖሩ ተፈናቃዮች በዕዳ መሬት ተሰጥቷቸው ገንዘቡም በየደረጃው በሶስት ጊዜ እንዲሰጥ ተወስኖ ብር በማቋቋሚያ ኮሚሽን መስጠቱን አመልካችም በጦርነቱ ምክንያት ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው በፕላስቲክ ዳስ የሚኖሩና ለተረጂነት የሚያሟሉ መሆኑ ተረጋግጦ መሬት ተሰጥቷቸው በስማቸው በማዘጋጃ ቤት ተመዝግቦ የመሬት ኪራይ ካርታ የፅዳት የቤት ስራ ፈቃድ የቴክኒክ አገልግሎት የችካል የይዞታ ማረጋገጫ ክፍያዎችን በሙሉ ከፍለው ከመንግስት በአርዳታ የተሰጣቸውን ብር እና ከራሳቸው ብር ዐ ጨምረው በብር የቆርቆሮ ክዳን እስኪቀረው ቤቱን ሰርተው ከጨረሱ በኃላ ኤርትራዊ ነሽ በሚል ምክንያት ኛ ተጠሪ ከአመልካች ነጥቆ ለሁለተኛ ተጠሪ አንዲሰጥ ማድረጉን ገልፀው የሚከራከሩ መሆኑን ነው ከዚህ ሁሉ መገንዘብ የተቻለው አመልካች የሚከራከሩት በመንግስት በተሰጣቸው ቦታና ገንዘብ የራሳቸውን ገንዘብ ጨምረው የገነቡት ቤትና ቦታ ያላግባብ የተነጠቁ በመሆኑ በፍርድ ኃይል እንዲመለስላቸው ይወሰንላቸው ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን ነው በመሠረቱ በፌዴራልም ሆነ በክልል የዳኝነት ስልጣን የፍቤቶች ብቻ ስለመሆኑ በኢፌዲሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀጽ ለ ተደንግጓል የሕገመንግስቱ አንቀጽ ድንጋጌ ሲታይ ደግሞ ፍቤቶች በማናቸውም ጉዳይ ገደብ የለሽ ስልጣን የሌላቸው መሆኑም ተመልክቷል በዚህም መሠረት የሕገመንግስቱ አንቀጽ ለ እና አንድ ላይ ሲታዩ ፍቤቶች አንድን ጉዳይ ተቀብለው ለማየትና ለመወሰን ሥልጣን የሚኖራቸው ጉዳዩ በፍርድ ሊወሰን የሚገባው ህሀሸ በጠቨፀ ሆኖ ከተገኘ ብቻ መሆኑን ያስገነዝባሉ የሕገ መንግስቱ አንቀጽ ድንጋጌ ንዑስ ቁጥር ማንኛውም ሰው በፍርድ ሊወሰን የሚገባውን ጉዳይ ለፍርድ ቤት ወይም ለሌላ በህግ የዳኝነት ሥልጣን ለተሰጠው አካል የማቅረብና ውሣኔ ወይም ፍርድ የማግኘት መብት አለው በሚል ከተደነገገው ወይም ለሌላ በህግ የዳኝነት ሥልጣን ለተሰጠው አካል የሚለው እንዲሁም በፍብሥሥሕግ ቁጥር በሌላ አኳሏቷን እንዲፈፀም በህግ ካልተገለፀ ክሱን ተቀብሎ ለማከራከር ሥልጣን ያለው ፍቤት ብቻ ነው በሚል መደንገጉ በፍርድ ሊወሰን በሚችለው ጉዳይ ፍቤቶች ብቸኛ ስልጣን ያላቸው መሆኑን የሚያስገነዝብ ነው በመሆኑም ፍቤቶች አንድን ጉዳይ ተቀብለው ማየት የሚችሉት ጉዳዩ በፍርድ የሚያልቅ ሲሆንና በሌላ አኳኋን አንዲታይ በሕግ እስካልተወሰነ ድረስ ነው ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስም የአመልካች ጥያቄ ቤትና ቦታዬን ያላግባብ ተነጠቅሁ የሚልና በፍርድ ኃይል የንብረት መብቻው እንዲከበርላቸው የሚጠይቅ ነው እንዲህ አይነት ጉዳይ በፍርድ እንዳያልቅ የሚከለክል ሕግ የሌለ ሲሆን ጉዳዩ አስተዳደራዊ ነው ሊባል የሚችልበት ሕጋዊ ምክንያትም የለም ጉዳዩን እንዲዳኝ በሕግ ተለይቶ ስልጣን የተሰጠው አካልም የለም በመሆኑም ጉዳዩ በፍርድ ሊወሰን የሚገባው ህሀከር በቪፀሆ ጉዳይ እንጂ በአስተዳደር የሚያልቅ ጉዳይ አይደለም በመሆኑም ጉዳዩ በአስተዳደር የሚያልቅ ነው በሚል ምክንያት የስር ፍርድ ቤት ውሣኔ በይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት መሻሩና የክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎትም ይህንኑ ውሣኔ ማጽደቁ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ሆኖ አግኝተናል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሣ ኔ በትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁጥር ግንቦት ቀን ዓም ተሰጥቶ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር ጥር ቀን ዓም በአብላጭ ድምጽ የፀናው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ተሽራል የአመልካች ጥያቄ ያላግባብ ቤትና ቦታዬን ተነጠቅሁኝ የሚል በመሆኑ በፍርድ ሊወሰን የሚችል እንጂ በአስተዳደራዊ ውሣኔ የሚያልቅ አይደለም ብለናል ጉዳዩ በፍርድ ሊወሰን የሚችል በመሆኑ የስር የዞን ፍርድ ቤት በፍሬ ጉዳዩ ላይ የሰጠው ውሣኔ የግራቀኙን ማስረጃዎችንና አግባብነት ያላቸውን ሕጎች ያገናዘበ መሆን ያለመሆኑን በመመርመር በጉዳዩ ላይ ተገቢውን ውሣኔ እንዲሰጥበት ጉዳዩን ለትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት መልሰንለታል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሣራ አመልካች የራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ያሟይነሺጋ ይነምዕታ ዳኞቻ ፊረማ ለያ የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሐጎስ ወልዱ ብርፃነ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካችፁ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥለጣን የቀረበ የለም ተጠሪ እነ አቶ ከድር ኃሌጅንሶ አስራ ሁለት ሰዎች ጠበቃ አማን ቡልቡላ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የመሬት ይዞታ ካሣ ጥያቄን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪዎች በአሁኑ አመልካች ላይ በአርሲ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ታህሣሥ ቀን ዓም በመሠረቱት ክስ መነሻ ነው በክሱ ተጠሪዎች እያንዳንዳቸው ካሬ ሜትር የሆነው የእርሻ መሬት ይዞታ የነበራቸው መሆኑን አመልካች በዚሁ የአርሻ መሬት ላይ ጥቅምት ዐ ቀን ዓም ካምፕ ያሰፈረበት መሆኑን እያንዳንዳቸው በመሬቱ ላይ በፄክታር ሰላሣ ኩንታል ስንዴ የሚያገኙ መሆኑን በወቅቱ የአንድ ኩንታል ስንዴ ብር ዐዐዐዐ ሁለት መቶ ብር መሆኑን ገልፀው የአምስት ዓመት ምርት በጠቅላላው ብር ዐዐዐዐዐዐ ሁለት መቶ አርባ ሺህ ብር እንደሚያወጣ ጠቅሰው አመልካች በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና መሠረት ካሣውን እንዲከፍላቸው ይወሰን ዘንድ ዳኝነት ጠይቀዋል የአሁኑ አመልካችም ተጠሪዎች የመሬቱን ባለይዞታ መሆናቸውን የሚያሣይ ማስረጃ ስላላቀረቡ ለመክሰስ የማይችሉ መሆኑን በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት ያቀረበ ሲሆን በፍሬ ነገር ደረጃ ደግሞ ካምፕ የሰፈረበትን መሬት የሚመለከታቸው አካላት በተገኙበት የተረከበ መሆኑን ካምፕ ከሰፈረሰበት መሬት ውስጥም ዐ ካሜትር ላይ ብቻ መኖሩን የሚመለከተው አካል አረጋግጦ በአዋጅ ቁጥር ዐ እና ዐ መሠረት ተገቢው ካሣ መከፈሉን በቀሪው ካሜትር ላይ ግን መሬቱ ባዶ ስለሆነ የወረዳ አስተዳደርም ሆነ የቀበሌ አስተዳደር ያነሱት የካሣ ጥያቄ ሣይኖር መሬቱን የተረከቡ መሆኑንና በዚሁ ይዞታ ላይ የቀረበው ክስ በተጨባጭ ማስረጃ ተደግፎ ያልቀረበ መሆኑን ዘርዝሮ ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲል ተከራክራል የስር ፍርድ ቤትም የተጠሪዎችን ምስክሮችን ከሰማ አና መሬቱ እህል የሚያበቅል መሆን ያለመሆኑን ከሚመለከተው አካል ማጣራት ከአደረገ በኋላ የአመልካችን ክርክር ውድቅ አድርጎ ለካሣው በአዋጅ ቁጥር ዐ መሠረት ኃላፊነት አለበት የሚል ምክንያት በመስጠት ለክሱ መሠረት የሆነውን የገንዘብ መጠን አመልካች እንዲከፍል ሲል ወስኗል በዚህ ውሣኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኙን ለኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርቦ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ የስር ፍርድ ቤት ውሣኔ ፀንቷል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሣኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች ነገረፈጅ የካቲት ዐ ቀን ዐዐ ዓም በፃፉት ሦስት ገጽ የሰበር አቤቱታ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ ተጠሪዎች በአከራካሪው የመሬት ይዞታ መብት ያላቸው ስለመሆኑ ሣያረጋግጡ እና መሬቱ በተወሰደበት ሰዓትም በይዞታው ላይ ምንም ሰብል በሌለበት ሁኔታ የአምስት ዓመት ካሣ ይከፈላቸው ተብሎ የተወሰነው ከሕጉ ውጭ ስለሆነ ሊታረም የሚገባው ነው በማለት መከራከራቸውን የሚያሣይ ነው የሰበር አቤቱታው ተመርምሮም ተጠሪዎች በይዞታው ላይ መብት ወይም ጥቅም የነበራቸው ስለመሆኑ የተረጋገጠ መሆን አለመሆኑ እና ከአዋጅ ቁጥር ዐ አኳያ ካሣ ይከፈል የመባሉን አግባብነት ለመመርመር ሲባል ለሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ ተደርጓልበዚህም መሠረት ተጠሪዎች በወኪሎቻቸው አማካኝነት ሐምሌ ቀን ዐዐ ዓም በተፃፈ ማመልከቻ የጽሑፍ መልስ የሰጡ ሲሆን የአመልካች ነገረፈጅ በበኩላቸው ሐምሌ ቀን ዐዐ ዓም በተፃፈ ማመልከቻ የመልስ መልሣቸውን ሰጥተዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሣኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው ተጠሪዎች ክሱን የመሠረቱት የእርሻ መሬት ይዞታችን በአመልካች ለሕዝብ ጥቅም ሲባል ተወስዶ ካሣ ስላልተከፈለን ሊከፈለን ይገባል በሚል መሆኑን አመልካችም ተጠሪዎች ክስ ለመመሥረት የሚያስችላቸው መብት ወይም ጥቅም የሌላቸው መሆኑንና ለክሱም በአጠቃላይ ሕጋዊ ኃላፊነት የሌለበት መሆኑን በመጥቀስ የተከራከሩ መሆኑን ነው አመልካች ተጠሪዎች ክስ ለመመሥረት መብት ወይም ጥቅም የላቸውም በሚል ያቀረበው ክርክር የበታች ፍርድ ቤቶች ውድቅ ያደረጉበትን አግባብ ይህ ችሎት ለመመርመር የሚችል መሆን ያለመሆኑን ስንመለከተው ፍሬ ነገር የማጣራትና ማስረጃን የመመዘን ሥልጣን ያላቸው የስር ፍርድ ቤቶች ተጠሪዎች በይዞታው ላይ መብት የነበራቸው መሆኑን በማስረጃ ማረጋገጣቸውን መሠረት በማድረግ የአመልካችን ክርክር ውድቅ ያደረጉ መሆኑን ተመልክተናል አመልካች የማስተባበያ ማስረጃም ከሚመለከተው አካል አላቀረበም አመልካች አጥብቆ የሚከራከረው ይዞታውን ተጠሪዎች ቀበሌ አስተዳደሩ በፃፈው አንድ ደብዳቤ እና የግብር ካርኒዎች ብቻ ሊያረጋግጡ አይገባም የሚል እንድምታ ያለውን ክርክር በማቅረብ ነው ይሁን እንጂ የቀበሌ አስተዳደሩ የዛፈው ደብዳቤና የግብር ካርኒ ይዞታን ለማረጋገጥ አግባብነት የሌለው ማስረጃ ነው ለማለት የሚያስችል የሕግ መሠረት የለም በአጠቃላይ ተጠሪዎች በይዞታው ላይ መብት ወይም ጥቅም ያላቸው መሆኑን ፍሬ ነገርን የማጣራትና ማስረጃን የመመዘን ሥልጣን ያላቸው የበታች ፍርድ ቤት ያረጋገጡት ጉዳይ በመሆኑ ይህ ችሎት በኢፌዲሪፐብሊክ ሕግ መንግሥት አንቀጽ ዐሀ እና አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ዐ ድንጋጌዎች የተሰጠው ስልጣን መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ማረም በመሆኑ ፍሬ ጉዳዩን ለማጣራት አልተቻለም በመሆኑም በዚህ ረገድ የቀረበውን የአመልካችን ክርክር አልፈነዋል አመልካች አጥብቆ የሚከራከረው ሌላውና ዋናው ነጥብ ተጠሪዎች ካሣ እንዲከፈላቸው መወሰኑ ከአዋጅ ቁጥር ዐ መንፈስና ይዘት ውጪ ነው የሚለው ሲሆን ይህ ችሎት ይህንኑ የክርክር ነጥብ ከሕጉ ጋር አዛምዶ ተመልክቷል አመልካች የተጠሪዎች የእርሻ መሬት ይዞታ ወሰደ ተብሎ የተረጋገጠው ጥቅምት ዐ ቀን ዓም ሲሆን ተጠሪዎች ክሱን የመሠረቱት ታህሣሥ ቀን ዓም ነው እንዲሁም አመልካች ወሰደ የተባለው መሬት በወቅቱ እህል ማብቀል የሚችል መሆን ያለመሆኑ በሚመለከተው አካል ከመረጋገጡ ውጪ በአመልካች ሲወሰድ የስንዴ አዝመራ የነበረበት አለመሆኑ በበታች ፍርድ ቤቶች ተረጋግጧል አመልካች በባዶ የአርሻ ይዞታ መሬት ካሣ የመክፈል ኃላፊነት አለበት የተባለው መሬቱ ወደፊት ሊዘራበትና ሊመረትበት የሚችል ነው በሚል ምክንያት መሆኑን የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ውሣኔ እና ከአጠቃላይ የክርክሩ ሂደት ተገንዝበናል እንግዲህ ጉዳዩ አንዲህ ከሆነ አግባብነት ያለው ሕግ የትኛው ነው። የሚለውን ነጥብ መወሰን አስፈላጊ ሆኖ አግኝተነዋል አመልካች ተጠሪ የግንባታ ስራውን የሚያጠናቀቅበት ጊዜ በህግ የተደነገገውን መሠረት በማድረግ አልተሻሻለም በማለት የሚከራከረው ስለውሎች የተደነገገውን የፍታብሔር ህግ ድንጋጌዎች በተለይም የፍታብሔር ህግ ቁጥር የፍታብሔር ህግ ቁጥር እና የፍታብሔር ህግ ቁጥር በመጥቀስ በመሆኑ ጉዳዩ ለሰበር የቀረበው የስር ፍርድ ቤትን ውሣኔ ከላይ የተጠቀሱት የህግ ድንጋጌዎችን መሠረት በማድረግ ለመመርመር ተብሎ ነው ሆኖም የአመልካች ጠበቆች በስርና በሰበር ጠቅላላ የውል ህግ ድንጋጌዎችን መሠረት በማድረግ ያቀረቡት ክርክርና ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ የተያዘውን ጭብጥ ህግ አውጭው የማይንቀሣቀስ ግንባታ ስራ ውልን በተመለከተ ገዥነትና ተፈጻሚነት እንዲኖራቸዉ በማሰብ ከደነገጋቸው ልዩ የህግ ማዕቀፎችና በህግ ስልጣን የተሰጣቸው አስፈጻሚ አካላት ስለማይቀሣቀስ ግንባታ ስራ ውል አውጥተው ተፈጻሚ ካደረጓቸው የአሰራር መመሪያዎች አንጻር መታየት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል የማይንቀሣቀስ ንብረት ለመስራት የሚደረግ ውል ገዥነትና ተፈጻሚነት እንዲኖራቸው በማሰብ ህግ አውጭው ከደነገጋቸው የህግ ማዕቀፎች መካከል አንደኛው በፍታብሔር ህጉ አንቀጽ እስከ አንቀጽ ዐዐ የተደነገገው የሚገኘው ልዩ የህግ ክፍል ነው ስለማይንቀሣቀስ ንብረት ስራ ውል በሚል ርዕስ ስረ የተደነገጉት እነዚህ የህግ ድንጋጌዎች የስራ ተቋራጭነቱ ውል የተደረገው የህንጻን ስራ ለመስራት የተሰራውን ለማደስ ወይም አንድ የማይንቀሣቀስ ንብረት ለማደራጀት የሆነ እንደሆነ ከዚህ በታች በተነገሩት ድንጋጌዎች የሚመራ ይሆናል በማለት ህግ አውጭው በፍታብሔር ህግ ቁጥር ዐ ንኡስ አንቀጽ በመደንገግ ለማይንቀሣቀስም ንብረት ግንባታ ስራ ውል ገዥነትና ተፈጻሚነት ያላቸዉ ልዩ የህግ ድንጋጌዎች መሆናቸዉን በግልጽ አውጂል ስለሆነም አመልካች ከተጠሪ ጋር ያደረገውን የስራ ውል አስመልክቶ የሚያቀርባቸው ክርክሮች ለጉዳዩ ገዥነትና ተፈጻሚነት ያላቸዉ ልዩ የህግ ድንጋጌዎችን መሠረት በማድረግ ሣይሆን ጠቅላላ የውል ህግ ድንጋጌዎችን መሠረት በማድረግ አእንዲታይለትና እንዲወሰንለት የሚያቀርበው ክርክር ተገቢ ሆኖ አላገኘነውም የስራ ተቋራጭነት ውል ተፈጽሟል የሚባለው አሰሪውና የስራ ተቋራጩ ስለሚፈጽሙት ስራዎችና ስለ ዋጋው አከፋፈል የተስማሙ በሆነ ጊዜ እንደሆነ የፍታብሔር ህግ ቁጥር ዐዐ ንኡስ አንቀጽ የሚደነግግ ሲሆን የስራው ተቋራጭ አሰሪው እያወቀ ስራዎቹን ለመስራት ጀምሮ እንደሆነ ወይም ከዋጋው ላይ አስቀድሞ ገንዘብ ተቀብሎ አንደሆነ ውል ለመኖሩ በቂ ማረጋገጫ ይሆናል በማለት የፍታብሔር ህግ ቁጥር ዐዐ ንኡስ አንቀጽ ይደነግጋል ከላይ ከተገለጹት የህግ ድንጋጌዎች የምንረዳው የግንባታ ስራ ውል በልዩ ፎርም አንዲደረግ ስለማይንቀሣቀስ ግንባታ ስራ ውል የተደነገጉት ድንጋጌዎች የሚያዙት መሆኑን ለመረዳት የሚቻል መሆኑን ነው ይኸው የአመልካችና ተጠሪ ክርክርና ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ የተያዘው ጭበጥ የማይንቀሣቀስ ግንባታ ስራ ውል ልዩ ባህሪና ህግ አውጭው የማይንቀሣቀስ ግንባታ ስራ ውልን በተመለከተ ገዥነትና ተፈጻሚነት አንዲኖራቸዉ በማሰብ የደነገጋቸውን ልዩ የህግ ድንጋጌዎች አግባብነት ያላቸዉ የህግ ማዕቀፎች መሠረት ያደረገ ከመሆኑ አንጻር መታየት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል የማይንቀሣቀስ ንብረት ለመስራት የሚደረግ ውል አስመልክቶ ልዩ ተፈጻሚነትና ገዥነት ያላቸዉ ደንቦች ከፍታብሔር ህግ ቁጥር ዐ እስከ ፍታብሔር ህግ ቁጥር ዐዐ የተደነገጉት ድንጋጌዎች መሆናቸውን ህግ አውጭው ስለማይንቀሣቀስ ንብረት የስራ ውል በሚለው ክፍል የስራ ተቋራጭነቱ ውል የተደረገው የህንጻ ስራን ለመስራት የተሰራውን ለማደስ ወይም አንድ የማይንቀሣቀስ ንብረት ለማደራጀት የሆነ እንደሆነ ከዚህ በታች በተነገሩት ድንጋጌዎች የሚሰራ ይሆናል በማለት በፍታብሔር ህግ ቁጥር ንኡስ አንቀጽ በግልጽ ደንግጓል ስለማይንቀሣቀስ ግንባታ ስራ ውል አስረጅነት በልዩ ሁኔታ የተደነገገው የፍታብሔር ህግ ቁጥር ዐ ንኡስ አንቀጽ የስራ ተቋራጭነት ውል አለ የሚባለው ሁለቱ ወገኖች አሰሪውና የስራ ተቋራጩ ስለሚፈጸሙት ስራዎችና ስለዋጋው የተስማሙ በሆነ ጊዜ እንደሆነ የሚደነግግ ሲሆን የስራው ተቋራጭ አሰሪው እያወቀ ስራዎቹን ለመስራት ጀምሮ እንደሆነ ወይም ከዋጋው ላይ አስቀድሞ ገንዘብ ተቀብሎ እንደሆነ ውል ለመኖሩ በቂ ማረጋገጫ እንደሚሆን በፍታብሔር ህግ ቁጥር ዐዐ ንኡስ አንቀጽ ይደነግጋል የሚሰራውን የግንባታ ስራ አይነትና መጠን እንደዚሁም ስራው ስለሚጠናቀቅበት ጊዜ መጋቢት ቀን ዓም በጽሁፍ ያደረጉት የስራ ውል ሐምሌ ቀን ዓም ያሻሻሉት መሆኑን የስር ፍርድ ቤትና በይግባኝ ሰሚው ችሎት ተረጋግጧል አመልካች ከዚህ በላ የአመልካች ወኪልና አማካሪ መሀንዲስ ከተጠሪ ጋር በመስማማትና ቃለ ጉባኤ በመያዝ የሰጣቸው የስራ ትፅዛዝ ለውጦችና ተጨማሪ የግንባታ ስራዎች ስለመኖራቸውና በአሰሪው ወኪል ለውጥ የተደረገውን ስራዎችና የስራ ትዕዛዝ የተሰጠባቸው ተጨማሪ የግንባታ ስራዎች ለማከናወን የሚያስፈልገው ተጨማሪ ጊዜ የመጀመሪያው የስራ ውል በተደረገበት ፎርም መሠረት የተደረገ ባለመሆኑ ህጋዊ ውጤት የለውም በማለት የፍታብሔር ህግ ቁጥር ን በመጥቀስ ያቀረቡት ክርክር ከላይ ሙሉ ይዘታቸው ከተገለጸው የፍታብሔር ህግ ቁጥር ዐዐ ድንጋጌዎች አንጻር መታየት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል የግንባታ ስራ ውል መጠን ክፍያና የግንባታ ስራ ውል የሚጠናቀቅበትን ጊዜ ለማሻሻል አሰሪውና የስራ ተቋራጩ የተስማሙ መሆናቸውን ለማስረዳት የመጀመሪያው የስራ ውል በተደረገበት አይነት የተጻፈ ውል ማቅረብ ግዴታ እንዳልሆነ ከፍታብሔር ህግ ቁጥር ዐዐ ንኡስ አንቀጽ ድንጋጌ ይዘት መንፈስና ዓላማ ለመገንዘብ ይቻላል ከዚህ በተጨማሪ የአሰሪው ተወካይ የሆነው አማካሪ መሀንዲስ በየዕለቱ የሚሰጣቸው የስራ ትዕዛዞች የሚጽፋቸው ማስጠንቀቂያዎችና ከስራ ተቋራጩ ጋር የተስማማባቸው ሰነዶች የማይንቀሣቀስ ንብረት ግንባታ ስራ ውል ልዩና ውስብስብ ባህሪ አንጻር የስራ ተቋራጩን መብትና ወይም ግዴታ ለማስረዳት ተቀባይነት ያላቸው ማስረጃዎች እንደሆኑ የስራና ከተማ ልማት ሚኒስቴር ስለግንባታ ስራ አፈጻጸም ባወጣው መመሪያ ተመልክቷል ስለሆነም አመልካች በወኪሉ አማካኝነት በተለያየ ጊዜ ከስራ ተቋራጭ ከሆነው ተጠሪ ጋር በማስማማትና ቃለ ጉባኤ በመያዝ የሰጣቸው የስራ ለውጥ ትዕዛዞችና ተጨማሪ የግንባታ ስራ ትዕዛዞችና የለወጣቸውን ስራዎችንና ተጨማሪ የግንባታ ስራውን ለማከናወን ተጠሪ የሚያስፈልገውን ጊዜ በሚመለከት ያደረጓቸው ስምምነቶች የመጀመሪያው የግንባታ ስራ ውል በተደረገበት ፎርም መሠረት የተከናወኑ ባለመሆኑ ህጋዊ ውጤት የላቸውም በማለት የፍታብሔር ህግ ቁጥር በመጥቀስ ያቀረበው ክርክር ተገቢ ሆኖ አላገኘነውም አመልካች የግንባታ ስራውን እንደ አሱ ሆኖ እንዲከታተሉለት የመደበው አማካሪ መሀንዲስ በተለያየ ጊዜ ከተጠሪ ጋር በተያዘ ቃለ ጉባኤ የስራ ለውጥ ትዕዛዝ የሰጠና የተጨማሪ ግንባታ ስራ እንዲሰራ የተስማማ መሆኑ ፍሬ ጉዳይ የማጣራትና ማስረጃ የመመዘን ስልጣን ባላቸው ፍርድ ቤቶች ተረጋግጧል አመልካች በግንባታው ሂደት ለተደረገ የስራ ለውጦችና ተጨማሪ የግንባታ ስራዎች ተጨማሪ ክፍያ ሲፈጽም የቆየ መሆኑ በማስረጃ ተረጋግጧል አመልካች የሰጠው የስራ ለውጥና የተጨማሪ ስራ ትዕዛዝ ተጨማሪ ስራ የሚያስከትል በሆነ ጊዜ በስራው መጠን የስራ ተቋራጩ ተጨማሪ ክፍያ የመጠየቅ መብት ያለው መሆኑ በፍታብሔር ህግ ቁጥር ንኡስ አንቀጽ በግልጽ ተደንግጓል አሰሪው የስራ ተቋራጩን ሀላፊነት የሚያከብድ የስራ ለውጥ ትዕዛዝ ወይም ተጨማሪ የግንባታ ስራ በሚያዝበት ጊዜ የተለወጠውን የግንባታ ስራ ወይም ተጨማሪ የግንባታ ስራ ለመስራት ተጨማሪ ክፍያ ገንዘብ ብቻ ሣይሆን ተጨማሪ ጊዜ የማያስፈልገው በመሆኑ አመልካች ለጉዳዩ አግባብነት የሌለውን የፍታብሔር ህግ ቁጥር እና የፍታብሔር ህግ ቁጥት በመጥቀስ ያቀረበው ክርክር የማይንቀሣቀስ ግንባታ ስራ በአሰሪው ትዕዛዝ ስለማለውጥበት ወይም ተጨማሪ የግንባታ ስራ ትዕዛዝ በሚሰጥበት ወቅት የስራ ተቁራጩ የተቀያየረውንና በተጨማሪነት የተሰጠውን የግንባታ ስራ ለማከናወን አስፈላጊ የሆነ ጊዜና ገንዘብ እንዲሰጠው የመጠየቅ መብት ያለው መሆኑን በፍሕቁ ዐ የተደነገገውን በግንዛቤ ውስጥ የማያስገባ በመሆኑ አልተቀበልነውም ስለሆነም የስር ፍርድ ቤት አመልካችና ተጠሪ መጋቢት ቀን ዓም ያደረጉት የህንጻ ግንባታ ስራ ውል ሀምሌ ቀን ዓም ያሻሻሉት መሆኑንና ከዚህ ጊዜ በኋላ አመልካች በወኪሉ አማካኝነት በሰጠው የስራ ትዕዛዝ ለውጥና የተጨማሪ ግንባታ ስራ ትዕዛዝ ምክንያት በተለያየ ጊዜ በቃለ ጉባኤ በመስማማት የግንባታው ስራ ማጠናቀቂያ ጊዜውን ያሻሻሉት በመሆኑ ተጠሪ በውሉ መሠረት የሚከፍለው ቅጣትም ሆነ የጉዳት ካሣ የለም በማለት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የሌለበት ሆኖ አግኝተነዋል አመልካች አማካሪ መሀንዲሱ የመጨረሻ ክፍያ የምስክር ወረቀት የማጽደቅ ስልጣን የሌለው መሆኑ ግልጽ ሆኖ እያለ የስር ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሎት አማካሪ መሀንዲሱ ከተሰጠው ስልጣን ውጭ ባዘጋጀው የክፍያ የምስክር ወረቀት የተመለከተውን ገንዘብ እንዲከፍል መወሰናቸው መሠረታዊ የህግ ስህተት ነው የሚል ክርክር አቅርበዋል ጉዳዩን እንደመረመርነው የስር ፍርድ ቤት አመልካች ወኪሉ በሆነው አማካሪ መሀንዲሱ ባዘጋጀው የመጨረሻ የክፍያ የምስክር ወረቀት የዘረዘረውን ክፍያ እንዲፈጽም የወሰነው የአመልካች አማካሪ መሀንዲስ የመጨረሻ ክፍያ በተናጠል የማጽደቅ ስልጣን አለው ከሚለው መደምደሚያ በመድረሱ አይደለም የስር ፍርድ ቤት የወሰነው አመልካች ከፍያውን አልፈጽምም የሚልበት ህጋዊ ምክንያት ያለው መሆኑን የሚያስረዳ ተአማኒነት ያለው ማስረጃ ያላቀረበ መሆኑንና ተጠሪ ክፍያ የጠየቀበትንና በአመልካች አማካሪ መሀንዲስ የክፍያ የምስክር ወረቀት የተዘረዘረውን ስራ በአግባቡ ያከናወነና ክፍያውም የሚገባው መሆኑን በማስረጃ ያስረዳ መሆኑን በግልጽ በማስፈር እንደሆነ የስር ፍርድ ቤት በውሣኔው በግልጽ አስፍሯራል ከዚህ በተጨማሪ ተጠሪ የግንባታ ስራውን ሙሉ በሙሉ በማጠናቀቅ ለአመልካች ያስረከበ መሆኑንና ተጠሪ ለአመልካች ሰርቶ ካስረከበው ስራ ውስጥ ጉድለት የተገኘበት የእምነበረድ ስራ ብቻ መሆኑ አመልካች ባቀረበው የከሣሽ ከሣሽነት ክስ በተደረገው ክርክርና በቀረበው ማስረጃ የተረጋገጠ መሆኑን የስር ፍርድ ቤት ፍሬ ጉዳይ የማጣራትና ማስረጃ የመመዘን ስልጣኑን በመጠቀም ውሣኔ ሰጥቶበታል ተጠሪ የአምነበረድ ስራውን በሚፈለገው የጥራት ደረጃ ባለመስራቱ አመልካች ጉድለቱን ለማስተካከል ሊያወጣ የሚችለውን ወጭ ተጠሪ ለመልካም አፈጻጸምና ለመያዣ ካስያዘው ገንዘብ ቀንሶ እንዲያስቀር የስር ፍርድ ቤት ውሣኔ ሰጥቷል ስለሆነም ተጠሪ አማካሪ መሀንዲሱ ባዘጋጀው የመጨረሻ የክፍያ ሰርተፊኬት የገለጸውን የስራ መጠንና ዋጋ ያለው ስራ የሰራ መሆኑን በማስረጃ እንዳስረዳ በማረጋገጥ አመልካች ተጠሪ ለሰራው ስራ ክፍያ እንዲፈጽም የስር ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሎት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የሌለበት በመሆኑ የአመልካችን የሰበር አቤቱታ አልተቀበልነውም በአጠቃላይ ከላይ በዝርዝር ባስቀምጥናቸው ምክንያቶች የአመልካች ክርክር ስለማይንቀሣቀስ ንብረት ግንባታ ስራ ተፈጻሚነት ያላቸውን ልዩ የህግ ድንጋጌዎችና የአሰራር መመሪያዎች መሠረት ያላደረገ ነው የስር ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ማጽናቱ መሠረታዊ የህግ ስህተት የለበትም በማለት ወስነናል ውሣሃኔ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎትና የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡት ውሣኔ ጸንቷል በዚህ ፍርድ ቤት የካቲት ዐ ቀን ዐዐ ዓም የተሰጠው የዕግድ ትዕዛዝ ተነስቷል በዚህ ፍርድ ቤት የወጡትን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለየራሣቸው ይቻሉ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ ግንቦት ቀን ዳኞች ሓጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች ወሮ ሄሪያ መሐመድ ግርግቦ ጠበቃ አምሣለ ፀሐዬ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ሸምሱ የሱፍ ጠበቃ በሻዳ ገመቹ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሠጥቷል ፍርድ ጉዳዩ ከመነሻው የስም መመሳሰልን መሠረት በማድረግ በሐሰተኛ ማስረጃ የተከናወነ የማይንቀሳቀስ ንብረት መኖሪያ ቤት ሽያጭ ውል ላይ የተደረገን ክርክር የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የአሁኗ አመልካች የፍርድ ባለመብት በመሆን መብታቸውን ከአስከበሩ በሁዋላ የአሁኑ ተጠሪ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ባቀረቡት አቤቱታ መነሻ መታየት የጀመረ ነው የተጠሪ የውሣፄ መቃወሚያ አቤቱታ ይክዘትም በወረዳ ቀበሌ ዐ ውስጥ የሚገኝ ቁጥር የሆነውንና አመልካች የቤቱ ባለቤት መሆናቸው በፍርድ ተረጋግጦ ውሣኔ ባገኘው መኖሪያ ቤት ሐምሌ ቀን ዓም በውልና ማስረጃ በተደረገ የሽያጭ ውል የባለሃብትነት መብት ማቋቋማቸውንና ካርታው በስማቸው ተሰርቶላቸው ቤቱን ተረክበው ይዘው እንደሚገኙ በቤቱ ላይ አመልካች የፍርድ ባለመብት መሆናቸውንም ግንቦት ቀን ዓም በቤቱ ላይ ከተለጠፈው ማስታወቂያ ማወቃቸውን ገልፀው ቀድሞ በቤቱ ላይ ሚያዝያ ቀን ዓም የተሰጠው ውሣኔ እንዲነሳላቸውና ባለህብትነታቸው እንዲረጋገጥላቸው ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኗ አመልካች ለተጠሪ አቤቱታ በሰጡት መልስም ተጠሪ ውሣኔውን ለመቃወም የማይችሉ መሆኑን የቤቱ ሕጋዊ ባለቤት መሆናቸው በፍርድ የተረጋገጠና ተጠሪም ከሕግ ውጪ አግኝቼበታለሁ በሚሉት ማስረጃ መሠረት ባለሃብት ሊሆኑ አንደማይችሉ ቤቱን ከመነሻውም ባለዛሃብት ያልሆኑት ወሮ ፄሪያ መህመድ ኢብራሂም ለአቶ ሙዲ የሱፍ በመሸጥ አቶ ሙዲ የሱፍ ለተጠሪ መሸጣቸው ተግባሩን ሕጋዊ ሊያደርግ አይችልም በማለትና ቤቱ ለተጠሪ የተላለፈበትን መንገድ ሕገ ወጥ መሆኑን ያሳያሉ ያሏቸውን ፍሬ ነገሮችን በማንሳት ተከራክረዋል የስር ፍርድ ቤትም ተጠሪ ቤቱን በውል እና ማስረጃ ከአቶ ሙዲ የሱፍ መግዛታቸውና በስማቸውም ካርታ ተሰርቶላቸው ቤቱን ይዘው የሚገኙ መሆኑ ተረጋግጧል ካርታውን የሰጠው አካል እስካልሰረዘው ድረስ ተጠሪን ባለሃብት ነው ብሎ ለመቁጠር የሚያስችል ነው የሚሉ ምክንያቶችን ይዞ ቀድሞ አመልካች የአከራካሪው ቤት ባለቤት ናቸው ሲል የሰጠውን ውሣኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ሰርዞታል በዚህ ውሣኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በሁዋላ የስር ፍርድ ቤት ውሣኔ ጸንቷል አሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሣኔ ለማስቀየር ነው የአመልካች ጠበቃ መስከረም ዐ ቀን ዓም በተጻፈ አራት ገጽ የሰበር አቤቱታ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ መሠረታዊ የሆነ ሕግ ስህተት ተፈፅሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ ለክርክሩ ምክንያት የሆነው ቤት የአመልካች ስለመሆኑና ለተጠሪ ሽያጭ ፈጸሙ የተባሉት ሰው ምንም አይነት መብት የሌላቸው መሆኑን ተጠሪ የሽያጭ ውሉን የፈፀሙት ሕጋዊ ባልሆነ መንገድ መሆኑ በተለያዩ ጊዜአት በተሰጡት የፍርድ ቤቶች ውሣኔዎች በግልፅ ተረጋግጦ እያለ ተጠሪ ስመ ሃብቱን በአስተዳደር አካሉ በተሰጠው ካርታ አስመዝግበዋል ተብሎ የቤቱ ሕጋዊ ባለቤት ናቸው ተብሎ መወሰኑ የፍብሕቁጥር እና ድንጋጌዎችን ያላገናዘበና ተገቢነት የሌለው ስለሆነ ሊታረም ይገባል በማለት ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም አቶ ሙዲ የሱፍ የንብረቱ ባለቤት አይደሉም ተብሎ በተለያዩ መዛግብት ተወስኖ እያለ ለአሁኑ ተጠሪ በህጋዊ መንገድ እንደተሸጠ ተቆጥሮ የቤቱ ባለሃብት ተጠሪ ናቸው ተብሎ የመወሰኑን አግባብነት ለመመርመር ሲባል ለሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው ግራ ቀኙ የጽሑፍ ክርክራቸውን አቅርበዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታ መነሻ ከሆነው ውሣኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንጻር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው በአከራካሪው ቤት ክርክሩ የተጀመረው የአሁኗ ተጠሪ ታህሣሥ ቀን ዓም በመሰረቱት ክስ መሆኑን አመልካች ክስ የመሰረቱትም ኛ በአቶ ሙዲ የሠፍ ኛ በመቶ አለቃ ሲሳይ መብራቱ ኛ የሥጋ ሜዳ ተራራ የመኖሪያ ቤቶች የኀብረት ሥራ ማህበር ኛ በአቶ ከማል ሀምዛ እና ኛ በወሮ ፄሪያ መሀመድ ኢብራሂም ላይ መሆኑን ጉዳዩ የቀረበለት የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ማስረጃ መርምሮ አቶ ሙዲ የሱፍ ቤቱን የያዙት ቤቱን ለመሸጥ ምንም መብት ከሌላቸው ሰው ስለሆነ ሽያጩ የተከናወነውም በሀሰተኛ ሰነድ በመጠቀም ስለሆነ ውሉ ሊፈፀም የሚቻል አይደለምና ፈራሽ ነው በማለት ቤቱን ለአሁኗ አመልካች እንዲመልሱ ሲል ሚያዝያ ቀን ዓም በዋለው ችሎት መወሰኑን በዚህ ውሣኔ ቅር የተሰኙት የስር ተከሣሾችም ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በተናጠል አቅርበው አቶ ሙዲ የሱፍ የተባሉት ግለሰብ ያቀረቡት ይግባኝ በመቁጥር ሐምሌ ዐ ቀን ዓም በዋለው ችሎት ውድቅ የሆነ ሲሆን አቶ ከማል ሀምዛ እና ወሮ ሄሪያ መሀመድ ኢብራሂም ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አንድ ላይ አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በሁዋላ የስር ፍርድ ቤት ሚያዝያ ዐ ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ መጋቢት ቀን ዓም በመቁጥር ቢሻርም በዚህ ውሣኔ ላይ አሁኗ አመልካች ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በሁዋላ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሣኔ ተሽሮ ጉዳዩ እንደገና እንዲታይ ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሰኔ ቀን ዓም በዋለው ችሎት ተመልሶለት ጉዳዩ የተመለሰለት ፍርድ ቤትም በመቁጥር ጉዳዩን እንደገና አይቶ የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀድሞ የሰጠውን ውሣኔ መጋቢት ቀን ዐዐ ዓም በዋለው ችሎት ማጽናቱን በዚህ ውሣኔ አቶ ከማል ሀምዛ እና ወሮ ፄሪያ መሀመድ ኢብራም ቅር በመሰኘት የሰበር አቤቱታቸውን ለሰበር ሰሚ ችሎት ቢያቀርቡም በጉዳዩ ላይ መሰረታዊ የሆነ ሕግ ስህተት የለበትም ተብሎ በመቁጥር ግንቦት ቀን ዓም በዋለው ችሎት መወሰኑን ነው ተጠሪ ቤቱ ላይ ሕጋዊ መብት አቋቋሜአለሁ የሚሉት ሐምሌ ቀን ዓም ከአቶ ሙዲ የሱፍ ጋር የተደረገው የቤት ሽያጭ ውል በቅን ልቦና በውልና ማስረጃ የተደረገና ከውሉ በሁዋላ በስሜ ካርታ ተሰርቶ ቤቱን ይፔው የምገኝ ነኘ በሚል ምክንያት እንጂ ቤቱን ሻጭ የሠሩት የግል ሀብታቸው መሆኑን የሚያሳይ ሕጋዊ ማስረጃ አለ አመልካችም የቤቱ ባለሃብት አይደሉም በሚል ምክንያት አለመሆኑን ተንገዝበናል በመሰረቱ አንድ ሰው አንድን ንብረት ለሌላ ሰው በሕጋዊ መንገድ ሊያስተላልፍ የሚችለው በንብረቱ ላይ መብት ሲኖረው መሆኑ የሚታወቅ ነው በሌላ አገላለፅ በሕግ ጥበቃ የማይደረግለት ወይም የሌለ መብት ወደ ሌላ ሰው ሊተላለፍ አይችልም ይህ ተቀባይነት ያለው የሕግ መርሕ ነው የሌላ ሰው ንብረት ለመሸጥ ለማስተላለፍ ወይም በዋስትና ለማስያዝ ወይም የተመደበበትን አገልግሎት ለመለወጥ ሕጋዊ የሆነ ስልጣን ሊኖር ይገባል ወደ ተያዘው ጉዳይ ስንመለስም ለተጠሪ አካራካሪውን ቤት የሸጡት አቶ ሙዲ የሱፍም ሆነ ቤቱን ከመጀመሪያውኑም ለአቶ ሙዲ የሱፍ ሸጡ የተባሉት አቶ ከማል ሀምዛ እና ወሮ ሄሪያ መሀመድ ኢብራሂም የአመልካችን ሕጋዊ ስምምነት ወይም ወራሽነት አግኝተው ባይሆንም የቤቱ ባለሃብት መሆናቸውን የሚያሳዩ ሐሰተኛ ሰነዶችን ይዘው የነበሩ መሆኑ አቶ ሙዲ የሱፍ ቤቱን ከገዙ በሁዋላ የቤቱን ስመ ሀብት ከተገቢው የአስተዳደር አካል ከአገኙ በኋላ ለአሁኑ ተጠሪ ውል ለማዋዋል ስልጣን ባለው አካል ፊት ቀርበው ቤቱን የሸጡላቸው የቤቱ ስመ ሃብትም በተጠሪ ስም የተመዘገበ ስለመሆኑ የተረጋገጠ ጉዳይ ነው በፍብሕቁጥር ድንጋጌ መሠረት ደግሞ የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለሃብትነትን በማወቅ በአስተዳደር ክፍል የምስክር ወረቀት ሲሠጥ የምስክር ወረቀቱን ያገኘው ሰው የማንቀሳቀስውን ንብረት ባለሃብት ሁኖ ሊገመት እንደሚገባ ተመልክቷል ይህን ማስረጃ የያዘ ሰው ደግሞ ፃብቱን በሕጉ አግባብ ከሸጠ ተግባሩ ሕገወጥ የሚባልበት ምክንያት የለውም አንድ ሰው በሕግ ጥበቃ የተደረገለትን መብት በሕጋዊ መንገዶች ለሌላ ለማስተላለፍ መብት አለውና ይሁን እንጂ በፍብሕቁጥር ስር የተመለከተው የሕግ ግምት ፍፁም የሆነ ወይም ደምዳሜ ላይ መድረስ የሚያስችል ማስረጃ አይደለም ግምቱ በፍብሕቁጥር ስር የተመለከቱት ሁኔዎች ስለመኖራቸው በማናቸውም ማስረጃ በማረጋገጥ ሊስተባብል የሚችል የሕግ ግምት ነው በመሆኑም አንድ ሰው በአስተዳደር አካል የተሰጠ ካርታ በመያዙ ብቻ በካርታው የተጠቀሰው የማይንቀሳቀስ ንብረት ሕጋዊ ባለሃብት እንደሆነ ሕጉ ግምት ቢወስድለትም ይህ ግምት ግን ካርታው የተሰጠበትን አግባብ ከደንቡ ከአሰራሩና ከስልጣኑ ውጪ እንዲሁም በማይረጋ የምስክር ወረቀት መሠረት ማስረጃው ተሰጥቶ ከሆነ ይህንኑ በማናቸውም ማስረጃ በማረጋገጥ የሕጉን ሕሊናዊ ግምት ማፍረስ እንደሚቻል የፍብሕቁጥር ድንጋጌ በግልፅ ያሳያል በስር ፍርድ ቤት ኛ ተከሣሽ የነበሩት አቶ ሙዲ የሱፍ ቤቱን የያዙትና ለየአሁኑ ተጠሪ ያስተላለፋት ሕጋዊ ካልሆኑ ሻጮች በመግዛት መሆኑና ለጉዳዩ የቀረቡት ሰነዶች ሁሉ ሕጋዊ ዋጋ የሌላቸው መሆኑ ተረጋግጦ አቶ ሙዲ የሱፍ የቤቱ ባለሃብት ሊሆኑ አይችሉም ተብሎ በተለያዩ የክርክር ደረጃዎች የተወሰነ ከሆነ አቶ ሙዲ የሱፍ ለአሁኑ ተጠሪ የሸጡት ሽያጭ ሕጋዊ የሚሆንበት ሕጋዊ ምክንያት የለም ተጠሪ ውሉን በውልና ማስረጃ ማድረጋቸው ከመነሻው ሕገወጥ የሆነን ተግባር ሕጋዊ ሊያደርግ የሚችልበት አግባብ የለም የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውል በቅን ልቦ የተደረገ ነው ተብሎም በሕግ ጥበቃ የሚደረግበት አግባብ የለም በማይንቀሳቀስ ንብረት ላይ ሕጋዊ መብት የሌለው ሰው በውሉ ለገዥው መድህን ለመሆን ግዴታ ገብቶ ሽያጩን አከናውኖ ሲገኝም ትክክለኛው ባለሃብት ሊጠይቅ የሚችለው ተገቢውን ጥንቃቄ አድርጐ የገዛውን ገዥ ሳይሆን ሻጩን ስለመሆኑ ከፍብሕቁጥር እስከ ድረስ ከተመለከቱት ድንጋጌዎች እንዲሁም ከፍብሕቁጥር ድንጋጌ መንፈስ እና ይዘት የምንገነዘበው ነጥብ ነው አቶ ሙዲ የሱፍ በቤቱ ላይ መብት የሌላቸው መሆኑን ያወቁት ሐምሌ ቀን ሲሆን ለተጠሪ ቤቱን በውልና ማስረጃ የሸጡት ግን ሐምሌ ቀን ዓም የቤቱ ባለመብት ያለመሆናቸውን እያወቁ ነው አቶ ሙዲ ለአሁኑ ተጠሪ መድህን ለመሆን ግዴታ የገቡበት ሁኔታም የለም ስለሆነም ተጠሪ አመልካች ለረዥም ጊዜ በክርክር ላይ በነበሩበት ሁኔታና በፍርድ መብታቸው ተረጋግጦ እያለ የክርክሩ ተሳታፊ የነበሩት ሰዎች በፍርድ መሸነፋቸውን አውቀው በአከናወኑት የሽያጭ ውል ሕጋዊ ገዥ ናቸው ሊባሉ የሚችሉበት ሕጋዊ ምክንያት የለም በአጠቃላይ ተጠሪ አከራካሪውን ቤት የገዙት በሕግ ፊት ተቀባይነት ያለውን ማስረጃ ከያዙት ግለሰብ ባለመሆኑ ሽያጩ የተከናወነው ውል ለማዋዋል ስልጣን ባለው አካል ፊት በመሆኑና ካርታውም በስማቸው ተሰርቶ ተሰጥቷል በሚል ምክንያት ብቻ የሽያጭ ውሉ ሕጋዊ ነው ሊባል የሚችልበት ሕጋዊ ምክንያት የለም አመልካች በኢፌዲሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀጽ የተከበረላቸው እና በፍትሓ ብሔር ሕጉ ስለንብረት በሚደነግጉት ድንጋጌዎች ጥበቃ የሜደረግለት የባለሃብትነት መብታቸው ከሕግ አግባብ ውጪ ስለመደረጉ በተረጋገጠዉ የሽያጭ ውል ቀሪ የሚሆንበት ምክንያት ሳይኖር የበታች ፍርድ ቤቶች የአከራካሪው ቤት ሕጋዊ ባለሃብት ተጠሪ ናቸው በማለት የቀድሞውን ውሣኔ በመሻር የሠጡት ውሣኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሁኖ አግኝተናል በዚህም መሠረት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ጥቅምት ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሰኔ ቀን ዐዐ ዓም የጸናው ውሣኔ በፍብሥሥሕሕቁጥር መሠረት ተሽሯል በአከራካሪዉ ቤት ተጠሪ ሕጋዊ መብት የላቸውም ቤቱ የአመልካች ሕጋዊ ንብረት ነው ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ የራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፃዲ የሠመቁ ግንቦት ቀን ዓም ዳኞች ሓጎስ ወልዱ አልማው ወሌ አሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሣ አዳነ ንጉሴ አመልካች የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ ነገረ ፈጅ አቶ ደስታ ሊበን ቀረቡ ተጠሪ አቶ ሰለሞን ነጋሽ አልቀረቡም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ አመልካች የፌደራል የከፍተኛ ፍርድ ቤትና የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ያቀረቡት አቤቱታ የሚጣራ የህግ ነጥብ ያለው መሆኑ ተገልፆ ለሰበር ችሎት የቀረበ ነው አመልካች በሰበር አቤቱታ ክርክር መነሻ የሆኑት ጉዳዮች በመጀመሪያ የታዩት በፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ነው በፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ተጠሪ ከሣሽ አመልካች ተከሣሽ በመሆን ተከራክረዋል ተጠሪ በቀድሞው አጠራር ወረዳ ቀበሌ ዐ የቤት ቁጥር የሆነውንና ለሆቴል አገልግሎት የሚውል የድርጅት ቤት በወር ብር ፃያ ሰባት ሺ ዘጠኝ መቶ ዘጠና ሁለት ብር ከዘጠና አምስት ሣንቲም ለመክፈል ተስማምተው በፈረሙት የኪራይ ውል መሠረት የአስራ ሁለት ወር የአንድ ዓመት የቤት ኪራይ መጠባበቂያ የሁለት ወር ኪራይ በድምሩ የአስራ አራት ወር ኪራይ ብር አራት መቶ አርባ ሁለት ሺ ሁለት መቶ ሰማኒያ ስምንት ብር ከስልሣ አንድ ሣንቲም ለተከሣሽ አመልካች ከፍያለሁ ቤቱ የእግድ ትዕዛዝ የነበረበት በመሆኑና የቀድሞው ተከራይ ሁከት ስለፈጠረብኝ ቤቱን ለተከራየሁበት ዓላማ ማዋል አልቻልኩም ስለሆነም አከራዩ አመልካች የከፈልኩትን ገንዘብ እንዲመለስ ውሣኔ ይሰጥልኝ በማለት ክስ አቅርቧል አመልካች ተከሣሽ በተከራይነት ቀርቦ የአከራይነት ግዴታውን የተወጣ መሆኑን ገልፆ የኪራይ ውሉ የሚሜፈርስበትና ከሣሽ ተጠሪ የከፈለውን የቤት ኪራይ የምንመልስበት ምክንያት የለም በማለት ተከራክሯል የፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ከመዘነ በኋላ የተጠሪን ክስ ውድቅ አድርጎታል ተጠሪ በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበዋል የፌደራል የከፍተኛ ፍርድ ቤት የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር በሰጠው ውሣኔ ቅር በመሰኘት ያቀረበውን የይግባኝ ቅሬታና ክርክር በይግባኝ መዝገብ ቁጥር ሰምቷል በፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት አመልካች ከሣሽ በመሆን ተጠሪ ላይ ክስ መስርቶ በመዝገብ ቁጥር የአመልካቾችና የተጠሪን ክርክር በመስማት የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሚያዚያ ቀን ዓም ውሣኔ ሰጥቷል በዚህ መዝገብ አመልካች ተከራዩ ተጠሪ ከሀምሌ ዓም ጀምሮ እስከ ታህሣሥ ቀን ዓም ቤቱን ይዘው ኪራይ ያልከፈሉ በመሆኑ በውሉ መሠረት ኪራይ መቀጫና ሌሎች ክፍያዎች ብር አንድ መቶ ሰባ አንድ ሺ አራት መቶ ሰማኒያ ሰባት ብር ከስልሣ ሶስት ሣንቲም ሊከፍል ይገባል በማለት ክስ አቅርቧል ተጠሪ የኪራይ ውሉ እንዲፈርስ ክስ አቅርቦ የሥር ፍርድ ቤት በሰጠው ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለከፍተኛው ፍርድ ቤት አቅርቤአለሁ ተጨማሪ ኪራይ የመክፈል ሀላፊነት የለብኝም የሚል ክርክር አቅርቧል የፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ተጠሪ ተከሣሽ አመልካችከሣሽ በክሱ የጠየቀውን ብር እንዲከፍል በማለት ውሣኔ ሰጥቷል ተጠሪ የፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት በሰጠው ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኙን በይግባኝ መዝገብ ቁጥር ለከፍተኛው ፍርድ ቤት አቅርቧል የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተጠሪ በይግባኝ መዝገብ ቁጥር ያቀረበውን ይግባኝ ከይግባኝ መዝገብ ቁጥር ካቀረበው ይግባኝ ጋር በማጣመር መርምር አመልካች በቅድሚያ ክፍያነት ከተጠሪ የወሰደውን የቤት ኪራይ ብር አራት መቶ አርባ ሁለት ሺ ሁለት መቶ ሰማኒያ ስምንት ብር ከስልሣ አንድ ሣንቲም ለተጠሪ የመመለስ ግዴታ አለበት ተጠሪ የቤት ኪራይ ብር ፀአንድ መቶ ሰባ አንድ ሺ አራት መቶ ሰማኒያ ሰባት ብር ከሥልሳ ሶስት ሣንቲም የመክፈል ሀላፊነት የለበትም በማለት የፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር እና በመዝገብ ቁጥር የሰጣቸውን ውሣኔዎች ሙሉ በሙሉ በመሻር ውሣኔ ሰጥቷል አመልካች የፌደራል የከፍተኛ ፍርድ ቤት በሰጠው ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርቧል የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ አፅንቶታል አመልካች ታህሥ ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ ተጠሪ በጨረታ ተወዳድረው የድርጅት ቤት ተከራይተዋል በኪራይ ውሉ መሠረት ቤቱን አስረክበናቸዋል አመልካች በኪራይ ውሉ መሠረት ግዴታውን ተወጥቷል ተጠሪ በቤቱ የንግድ ፈቃድ ለማውጣት አልቻልኩም በማለቱ ቤቱን ቀበሌ በይዞታው አድርጎ ለቆየበት ጊዜ በቅድሚያ ከፍሎት የነበረውን የኪራይ ገንዘብ እንድንመልስ የከፍተኛው ፍርድ ቤትና በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የተሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው ከዚህ በተጨማሪ ተከራዩ ተጠሪ ቤቱን ለአከራዩ አመልካች መልሶ ከማስረከቡ በፊት ሊከፍለው የሚገባውን የኪራይ ገንዘብ የመክፈል ግዴታ የለበትም ተብሎ የተሰጠው ውሣኔና በአመልካችና በተጠሪ መካከል የተደረገውን የኪራይ ውል ይዘት ያላገናዘብና መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት አመልክቷል ተጠሪ በበኩሉ ጥር ቀን ዓም በተዓፈ መልስ አመልካች ያከራየኝ የድርጅቱ ቤት ሶስት የአግድ ትዕዛዞች ያለበት በመሆኑ የንግድ ፈቃድ ማውጣት እንደማልችል በሚመለከተው አካል ተነግሮኛል አመልካች የአግድ ትዕዛዙን እንዲያስነሳልኝ ሁለት ጊዜ ማስጠንቀቂያ ሰጥቸዋለሁ አመልካች እግዱን ያላስነሣ በመሆኑ የኪራይ ውሉ ፈርሶ በቅድሚያ የከፈልኩትን ብር እንዲመልስልኝ የተሰጠው ውሣኔ የህግ ስህተት የለበትም ከዚህ በተጨማሪ የኪራይ ውሉ ሣይታደስ አመልካች ቤቱን ይዘህ ቆይተሀል በማለት የጠየቀውን ብር የከፍተኛው ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ውድቅ ማድረጋቸው ተገቢና የህግ ስህተት የሌለበት በመሆኑ የአመልካችን የሰበር አቤቱታ ውድቅ ያድርግልኝ በማለት ተከራክሯል አመልካች በፅሑፍ የመልስ መልስ አቅርቧል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ተጠሪ በኪራይ ውሉ መሠረት የከፈለውን የኪራይ ገንዘብ አመልካች እንዲመልስ መወሰኑ ተገቢ ነው ወይስ አይደለም። ቤቱ ለህጋዊ ወራ እንዲለቀቅ የማይደረግበት የሕግ ምክንያት አለ ወይንስ የለም የሚለውን በተመለከተም የፍትሐብሄር ሕግ ቁጥር ላይ የተመለከተው ድንጋጌ የተሸጠው የማይንቀሳቀስ ንብረት በሙሉ ወይም በከፊል የሻጩ ሀብት ሣይሆን የቀረ እንደሆነ የመነቀልን የአላፊነት ዋስትናን የሚመለከቱ ድንጋጌዎች ተፈፃሚ እንደሚሆኑ ያስረዳል እነዚህ የመነቀልን የአላፊነት ዋስትና የሚመለከቱት ድንጋጌዎች ደግሞ የአንድን ነገር ባለህፃሃብትነት ማስተላለፍን ስለሚመለከቱት ውሎች ከተደነገጉት ድንጋጌዎች መካከል ከፍትሐብሄር ሕግ ቁጥር የሚገኙ ናቸው ከእነዚህ ድንጋጌዎች መገንዘብ እንደሚቻለው የተሸጠው ነገር ሌላ ሰው በነበረው መብት ምክንያት ይለቀቅልኝ በሚል ለሚቀርበው ጥያቄ ለገዢው መድን የሚሆነው ሻጩ ነው የፍትሐብፄር ሕግ ቁጥር የተሸጠው ነገር ለይለቀቅልኝ ባዩ በሚለቀቅበት ጊዜ በውላቸው ላይ ተቃራኒ የውል ቃል ከሌለ ሻጩ በሽያጩ የተቀበለውን ዋጋ ለገዢው የመመለሰ ግዴታ ያለበት ስለመሆኑ የሚደነግግ ነው ድንጋጌዎቹ ለማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭም የሚያገለግሉ ናቸው ከላይ የተጠቀሰው የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር ድንጋጌ እና በፍትሐብፄር ሕግ ቁጥር እንዲሁም በፍትሐብሄር ሕግ ቁጥር ላይ የተመለከቱት ድንጋጌዎች ተያይዘው በአንድነት ሲታዩ የተሸጠው የማይንቀሳቀስ ንብረት በሙሉ ወይም በከፊል የሻጩ ሀብት ሣይሆን የሌላ ሰው ሀብት ሆኖ ከተገኘ ገዢው እንደሚነቀል ወይም እንዲለቅ የሚደረግ ስለመሆኑ የሚጠቅሱ ናቸው ገዢው በሕጉ ያለው መፍትፄ ሻጩን መጠየቅ ነው በሌላም በኩል አንድ ሰው አንድን ንብረት በሽያጭ ለሌላ ሰው ሊያስተላልፍ የሚችለው በንብረቱ ላይ ትክክለኛ ህጋዊ ባለመብት ሲሆን ወይም በሕጉ አግባብ የንብረቱ ህጋዊ ባለመብት የሆነው ሰው የመሸጥና የመለወጥ ሥልጣን ሰጥቶት ሲገኝ ነው የሌላውን ሰው ንብረት ንብረቴ ነው ብሉ መሸጥ ከሕጉ ጋር የሚቃረን በመሆኑ ህገ ወጥ ነው ሕገወጥ ውል ደግሞ በፍትሐብሄር ሕግ ቁጥር መሠረት ፈራሽ ነው ገዢው ከንብረቱ የሚነቀለው ወይም ለህጋዊ ባለመብቱ እንዲለቅ የሚደረገውም በዚህ ምክንያት ነው በቀረበው ጉዳይም የአሁኗ ኛ ተጠሪ እና ክሱ ሲቀርብ ኛ ተከሣሽ የነበሩት አቶ በላይ በየነ የአሁኗ አመልካች የሟቹ የአቶ ጌታቸው በላይ ልጅ መሆኗን እየወቁና ወስደዋት በማሣደግ ከእነርሱ ጋር አብራቸው እየኖረች እያለ እኛ ነን የሟች ወራሾች ብለው ማስረጃ በመውሰድ በውርስ ለአመልካች ሊተላለፍ የሚገባውን ቤት በሥማቸው በማዛወር ከልጃቸው ከኛዋ ተጠሪ ጋር አድርገናል የሚሉት የመሻሻጥ ውል ከዚህ የተለየ ትርጉም የሚሰጠው አይደለም በወቅቱ አካለመጠን ካልደረሰችው የሟች ልጅ ንብረቱን ለማሸሽ ወላጆችና ልጅ ያደረጉት የሟችን ቤት መሻሻጥ ውል ህጋዊ ሊሆን አይችልም የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የአሁኗ አንዳኛ ተጠሪ እና አቶ በላይ በየነ ወራሾች ነን ብለው የቤቱን ሥመ ባለሃብትነት በሥማቸው በማዛወር ለልጃው ለአሁኗ ኛ ተጠሪ በብር ከሸጡላት ቤቱን ለአሁኗ አመልካች ማስረከብ የለባትም ቤቱን ሸጣ ጥቅም ያገኘችው የአሁኗ ኛ ተጠሪ ስለሆነች ገንዘቡን ትመልስላት ያለውም ሥመ ባለዛብትነቱን በሥማቸው ማዘወራቸው ውሉን ህጋዊ ሊያደርገው ስለማይችል ተቀባይነት የለውም ኛዋ ተጠሪ ለቤቱ ዋጋ ብር ለሻጮች ከፍላ ከሆነ በሕጉ መሠረት እንዲመልሱላት መጠየቅ ይኖርባታል በሕጉ ኛዋ ተጠሪ ቤቱን ለህጋዊ ባለመብቷ ለመልቀቅ ትገደዳለች ሲጠቃለል ከዚህ በላይ በተዘረዘሩት ምክንያቶች የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የአሁኗ ኛ ተጠሪ ቤቱን በህጋዊ መንገድ የገዛችው ስለሆነ ለአሁኗ አመልካች ልታስረክብ አይገባም ቤቱ ተሸጧል የተባለበትን ዋጋ ብር የአሁኗ ኛ ተጠሪ ለአመልካች ትክፈል በሚል የሰጠው ፍርድ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ሆኖ ተገኝቷል በዚህ ጉዳይ የመቀሌ ዞን ከፍተኛ ፍቤት እና የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍቤት የሰጡት ውሣኔ አግባብነት ያለው በመሆኑ የሚሻርበት የሕግ ምክንያት የለም ውሣኔ የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰመቁ በ ዓም የሰጠው ውሣኔ በፍሥሥሕቁ መሠረት ተሽራል የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው ትዕዛዝ እና የመቀሌ ዞን ከፍተኛ ፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው ውሣኔ ፀንቷል በዚህ የሰበር ክርክር ምክንያት የደረሰውን ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ የየራሣቸውን ይቻሉ በዚህ መዝገብ የተሰጠው ፍርድ ትክክለኛ ግልባጭ ይተላለፍ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ቤአ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ መጋቢት ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሐጎስ ወልዱ ዳሼ መላኩ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች አቶ ሳሙኤል ታደሰ አልቀረቡም ተጠሪዎች ወት እጥፍ ወርቅ ኃይለማርያም አልቀረቡም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡት የአፈፃፀም ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት አመልካች ያቀረቡት የሰበር አቤቱታ የሚጣራ ነጥብ ያለው መሆኑ ተገልያ ለሰበር የቀረበ ነው ክርክሩ የፍርድ አፈፃፀምን የሚመለከት ሲሆን ተጠሪ የፍርድ ባለመብት አመልካች የፍርድ ባለዕዳ በመሆን ተከራክረዋል ተጠሪ የአመልካች ንብረት የሆነ የኮንደሚኒየም ቤት ያለ በመሆኑ ቤቱ ተሸጦ በፍርድ የተረጋገጠለትን ገንዘብ ቤቱ በሀራጅ ተሸጦ እንዲከፈል ውሣኔ ይሰጥልኝ በማለት አመልክተዋል የፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት የፍርድ አፈፃፀም መምሪያ በአራዳ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ዐ በሠራተኛ ሠፈር ሣይት የህንፃ ቁጥር ዐ የቤት ቁጥር የወለል ቁጥር የቤቱ ስፋት ካሬ ሜትር የሆነውን ኮንደሚኒየም ቤት በሐራጅ በመሸጥ ለፍርድ ቤት ባለመብት ብር ሶስት መቶ ሺ ብር በታህሣሥ ቀን ዓም ጀምሮ ገንዘቡ ተከፍሎ እስከ አለቀ ድረስ ከሚታሰብ ከአሥራ ሁለት በመቶ ወለድ ጋር እንዲከፈል በማለት ትዕዛዝ ሰጥቷል አመልካች በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበዋል የከፍተኛው ፍርድ ቤት በፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ህግ ቁጥር መሠረት ይግባኙ ፍሬ ነጥብ የሌለው መሆኑን በመግለፅ ሰርዞታል አመልካች ግንቦት ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ የሥር ፍርድ ቤት በፍርድ የተወሰነብኝን ገንዘብ ለመክፈል የአንድ ወር ጊዜ እንዲሰጠኝ ያቀረብኩትን ጥያቄ አለመቀበሉ የፍታብሔር ሥነሥርዓት ሕግ ቁጥር የሚጥስና መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው ከዚህ በተጨማሪ ኮንደሚኒየም ቤቱ አምስት ዓመት ሣይሞላው ለዕዳ መክፈያነት እንዲሸጥ የበታች ፍርድ ቤቶች የሰጡት ትዕዛዝ የአዲስ አበባ አስተዳደር ምክር ቤት ያወጣውን አዋጅ ቁጥር አንቀፅ እና አንቀፅ አንደዚሁም የፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ሣሰ የተደነገገውን የሚጥስና መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት አመልክተዋል ተጠሪ በበኩላቸው ጥቅምት ቀን ዓም በተዓፈ መልስ አመልካች ዕዳውን ያለመክፈል የተለያየ ሰበብ እየፈጠሩ አጉላልተውኛል አዋጅ ቁጥር የቤቱ የባለሀብትነት ምስክር ወረቀት የሚሰጠው ዕዳው ተከፍሎ ሲያልቅ መሆኑን ከሚደነግግ በስተቀር ገንዘብ የተበደረና የኮንደሚኒየም ቤት ያለው ሰው ዕዳው ቤቱ ተሸጦ እንዳይከፈል አይከለክልም ስለዚህ የአመልካች የሰበር አቤቱታ ተገቢ ባለመሆኑ የሰበር አቤቱታውን ውድቅ በማድረግ ያሰናብተኝ በማለት መልስ ሰጥተዋል አመልካች ታህሣሥ ቀን ዓም የተፃፈ የመልስ መልስ አቅርበዋል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር ግራ ቀኙ በፅሑፍ ያቀረቡት ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን አኛም መዝገቡን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው አመልካች የፍርድ ባለዕዳ መሆናቸው በሥር ፍርድ ቤትም ሆነ በሰበር የታመነ ጉዳይ ነው ባለዕዳ መሆኑ በፍርድ የተረጋገጠበት ሰው በፍርድ የተወሰነበትን ገንዘብ ለፍርድ ባለመብቱ የማይከፍልበት በአፈፃፀም ወቅት ሊያነሣው የሚችለው መከራከሪያ ያለው ስለመሆኑ አፈፃፀሙን ለያዘው ፍርድ ቤት ቀርቦ እንዲያስረዳ ፍርድ ቤቱ አድል የሚሰጠው መሆኑን ከፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ድንጋጌ ለመረዳት ይቻላል አመልካች በፍርዱ መሠረት ፈፅሞ ከሆነ ፍርዱን የፈፀመ መሆኑን በፍርዱ መሠረት ያልፈፀመ ከሆነ ያልፈፀመበትን ምክንያት ሲጠየቅ አፈፃፀሙን የያዘው ፍርድ ቤት ፍርዱን ለመፈፀም ተጨማሪ ጊዜ እንዲሰጠው ጥያቄ አቅርቧል የሥር ፍርድ ቤት ይህንን የአመልካችን ተጨማሪ ጊዜ ይሰጠኝ ጥያቄ ውድቅ በማድረግ የፍርድ አፈፃፀሙ በአመልካች ንብረት ላይ የሰጠው ትዕዛዝ የህግ ስህተት ያልተፈፀመበት በመሆኑ አመልካች የሥር ፍርድ ቤት ተጨማሪ ጊዜ ሊሰጠኝ ይገባ ነበር በማለት ያቀረበውን ክርክር አልተቀበልነውም በሁለተኛ ደረጃ አመልካች ለፍርድ አፈፃፀምና ለአመልካቿ አዳ መክፈያ ይሆን ዘንድ የኮንደሚኒየም ቤቱ በሀራጅ እንዲሸጥ የበታች ፍርድ ቤቶች የሰጡት የአፈፃፀም ትዕዛዝ የአዲስ አበባ አስተዳደር ምክር ቤት ያወጣውን አዋጅ ቁጥር አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ እና አንቀፅ የሚጥሱና መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው በማለት አመልካች ያቀረቡት አቤቱታ ስንመረምረው ከላይ የተጠቀሱት የህግ ድንጋጌዎች ይዘት መንፈስና ዓላማ ጠቅላላ ዋጋውን ከፍሎ ያጠናቀቀ የኮንደሚኒየም ቤት ባለሃብት የሆነው ሰው ክፍያ ያጠናቀቀበትን የኮንደሚኒየም ቤት በፍርድ ቤት ትፅዛዝ ተሸጦ ለፍርድ ማስፈፀሚያ እንዳይሆን የሚከለክሉ ድንጋጌዎች ሆነው አላገኘናቸውም የአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ንዑስ አንቀዕ ድንጋጌ የመጀመሪያው ፖራግራፍ ቃል በቃል ሲነበብ ገዢው ጠቅላላ ዋጋውን ከፍሉ ቢያጠናቅቅም ቤቱን ለሶስተኛ ወገን በሽያጭ ወይም በስጦታ ለማስተላለፍ የሚቻለው ቤቱን ከገዛ በኋላ አምስት ዓመት ሲሞላው ብቻ ይሆናል በማለት የሚደነግግ ሲሆን የአዋጁ አንቀፅ ከአዋጁ ጋር የሚቃረን የተለመደ አሠራር ወይም ህግ በዚህ አዋጅ በተሸፈነ ጉዳዮች ተፈፃሚነት የለውም በማለት የሚደነግግ ድንጋጌ ነው የአዋጅ ቁጥር አንቀፅ የኮንደሚኒየም ቤት ዋጋ ከፍሎ ያጠናቀቀ ባለፃብት ቤቱን የመሸጥ የመለወጥና ለሶስተኛ ወገን የማስተላለፍ መብቱን በተሟላ ሁኔታ ተግባር ላይ የሚያውለው ከአምስት ዓመት በኋላ መሆኑን የሚደነግግ ነው ድንጋጌው የኮንደሚኒየም ቤት ባለሃብት የሆነው ሰው በራሱ ፈቃድና ፍላጎት ቤቱን በሽያጭ ወይም በስጦታ ስለሚያስተላለፍበት ሁኔታ የሚደነግግ ነው ይህ ድንጋጌ የቤቱን ዋጋ አጠቃሎ የከፈለ የኮንደሚኒየም ቤት ባለሃብት እንዲከፍል በፍርድ የተወሰነበት የሌላ ሰው ዕዳ ያለበት በሆነ ጊዜ ፍርድ ቤቶች ዕዳው ተጠቃልሎ የተከፈለውን የኮንደሚኒየም ቤት በሀራጅ ተሸጦ ለፍርድ ማስፈፀሚያ እንዲሆን ትዕዛዝ ከመስጠት የሚከለክል ወይም ሥልጣናቸውን የሚገድብ የህግ ድንጋጌ አይደለም አመልካች የጠቀሱት የአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ዋጋው ተጠናቅቆ የተከፈለውን የፍርድ ባለዕዳ የኮንደሚኒየም ቤት ፍርድ ቤቶች በሀራጅ ተሸጦ ለፍርድ ማስፈፀሚያ ከማድረግ የሚገደብ ይዘት ያለው ድንጋጌ አይደለም ስለሆነም አመልካች የበታች ፍርድ ቤቶች የፍርድ ማስፈፀሚያ ይሆን ዘንድ በሀራጅ እንዲሸጥ ትዕዛዝ የሰጡበት የኮንደሚኒየም ቤት በህግ ለሌላ ሰው አንዳይሸጥ ክልከላ የተደረገበት ነው በማለት የአዋጅ ቁጥር አንቀፅ እና አንቀፅ ከፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ሰ ጋር በማጣመር ያቀረቡት ክርክር የተጠቀሱትን የህግ ድንጋጌዎች መሠረታዊ ይዘት መንፈስና ግብ ያላገናዘበ በመሆኑ አልተቀበልነውም ስለሆነም የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠውን የአፈፃፀም ትዕዛዝ ይግባኝ ሰሚው ከፍተኛው ፍርድ ቤት በማፅናት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የለበትም በማለት ወስነናል ውሣኔ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የፌደራል የከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ ፀንቷል በዚህ ፍርድ ቤት ህዳር ቀን ዐዐ ዓም የተሰጠው የዕግድ ትዕዛዝ ተነስቷል ይፃፍ በዚህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ፃዲ የሰመቁ ኀዳር ቀን ዓም ዳኞች ሓጐስ ወልዱ ብርፃነ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ሠልጣን አባተማም አመልካቾች ወሮ ከበቡሽ ልሳነርቅ የቀረበ የለም ወሮ መና ገብረ አጋይስት ተጠሪ አቶ ፀዳሉ አዳነ የቀረበ የለም የጐንደር ከተማ አገጽቤት ከክርክር ውጪ ሆኗል መዝገቡን ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ በዚህ መዝገብ የቀረበው ክርክር የቤት ሽያጭ ውልን አፈፃፀም የተመለከተ ነው ክርክሩ የተጀመረው ኛ ተጠሪ ኛ ተጠሪ ላይ በመሰረተው ክስ ነው የዳኝነት ጥያቄውም ጥር ቀን ዓም በተደረገ የሽያጭ ውል ከኛ አመልካች የገዛውን ቤት ስመ ሐብት እንዲያዛውርለት እና ካርታ በስሙ እንዲሰራለት ማዘጋጃ ቤቱ ተጠይቆ ፈቃደኛ ስላልሆነ በፍርድ ሃይል ተገዶ ይፈጽምልኝ የሚል ነበር ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የዳኝነት ሥልጣኑ ያከራከረው የከተማ ነክ ፍቤት ማዘጋጃ ቤቱ አስተዳደራዊ ተግባሩን አንዲያከናውን ውሳኔ ሰጥቷል ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም አመልካቾች በፍብሥሥሕቁ ለፍርድ ቤቱ አቤቱታ አቅርበዋል ፍርድ ቤቱም የግራ ቀኙን ክርክር ሰምቶ የአመልካቾችን መቃወሚያ ባለመቀበል ቀደም ሲል የሰጠውን ውሳኔ በፍብሥሥሕቁ መሰረት አጽንቷል አመልካቾች በውሳኔው ቅር ተሰኝተው ለከተማው ነክ ጉዳዮች ይግባኝ ሰሚ ፍቤት ይግባኝ ያቀረቡ ቢሆንም ፍቤቱ አልተቀበለም የአማራ ብክመጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አቤቱታ ቀርቦለት የሥር ፍቤቶች ውሳኔ የሕግ ስሕተት የለውም በማለት አጽንቷል ለዚህ ሰበር ችሎት አቤቱታ የቀረበው በዚሁ ላይ ነው ይህ ሰበር ችሎት የአመልካችን አቤቱታ ከመረመረ በጊላ የጐንደር ከተማ ፍርድ ቤት ጉዳዩን አይቶ ለመወሰን የሚያስችለው የዳኝነት ሥልጣን አለው ወይስ የለውም የሚለውንና ተጠሪ በውልና ማስረጃ ጽቤት የተደረገ የሽያጭ ውል በማቅረብ ስም ይዛወርልኝ ካርታ ይሰራልኝ ጥያቄ የማቅረብ መብት አለው ወይንስ የለውም። የሚለውን በተመለከተ ነው ከመዝገቡ መረዳት እንደተቻለው ኛ ተጠሪ በግዥና ሽያጭ ውል ያገኘውን መብት መሰረት በማድረግ ኛ ተጠሪ ስም የማዛወር ግዴታ እና ካርታ የመስጠት ተግባር አልተወጡም በሚል መነሻ ክስ አቅርቧል ይህ ሰበር ሰሚ ችሎት በሰበር መቁ በሰጠው ውሳኔ እንደተመለከተው ገዥ በሽያጭ ውሉ መሰረት ስም ይዛወርልኝ ጥያቄን መሰረት በማድረግ ሻጭ ላይ የሚያቀርበው ክስ የክስ ምክንያት የለውም ይልቁንም ይህ ተግባር የአስተዳደር አካል ተግባር ነው በሚል ትርጉም ሰጥቷል በተያዘው ጉዳይ ኛ ተጠሪ ኛ ተጠሪን የከሰሰው የአስተዳዳር ተግባር አልተወጣልኝም በሜል ነው ከፍ ሲል ከተጠቀሰው የሰበር መዝገብ ውሳኔ መረዳት የሚቻለውም አስተዳደሩ በሕግ የተሰጠውን ተግባር ካልተወጣ ገዥ መብቱን ለማስከበር ክስ ማቅረብ የሚገበው በአስተዳደር አካሉ ላይ ስለመሆኑ ነው ስለሆነም ኛ ተጠሪ ኛ ተጠሪ ላይ ያቀረበው ክስ የክስ ምክንያት የለውም ሊባል የሚቻል ሆኖ አላገኘውም በመሆኑም የኛ ተጠሪን የዳኝነት ጥያቄ መሰረት በማድረግ በሥር ፍቤቶች የተሰጠው ውሳኔ በሕግ አተገባበር ወይም አፈፃፀም ረገድ መሰረታዊ የሕግ ስሕተት የተፈፀመበት ሆኖ አላገኘነውም ለዚህም ወሳኔው ባለበት ሁኔታ ሊፀና ይገባል ብለናል ጮ ቤኃ ውሳኔ በጐንደር ከተማ ነክ ፍቤት በመቁ በ ዓም የተሰጠው ውሳኔየከተማ ነክ ይግባኝ ሰሚ ፍቤት በመቁ የሰጠው ትእዛዝ እና የአብክመ ጠቅላይ ፍቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁ በ ዓም የሰጠው ትእዛዝ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ፀንቷል ይህ ውሳኔ ኛ ተጠሪ የሚያቀርቡትን የሽያጭ ውል መነሻ ያደረገ የመብት ጥያቄ የሚገድብ አይደለም መዝገቡ ተዘግቷል ይመለስ በዚህ መዝገብ ላይ የካቲት ቀን ዓም የተሰጠው የእግድ ትእዛዝ ተነስቷል ይፃፍ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ ጥር ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ዳሼ መላኩ ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካችፁ የልደታ ክፍለ ከተማ ቀበሌ አስተዳደር ፅቤት ምርመራና ክስ ኤክስፐርት አቶ ሰይፉ ይፍሩ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ተስፋዬ አሰፋ ጠበቃ አዜብ ገወልድ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የሁከት ይወገድልኝ ጥያቄ ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪ ባሁኑ አመልካች ላይ በአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም ባጭሩ በልደታ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ክልል ውስጥ ቁጥሩ በሆነው ቤት ውስጥ ከወላጅ እናታቸው ወሮ አበበች ፍሰፃ ጋር ሲኖሩ እናታቸው በ ዓም ከዚህ ዓለም በሞት በመለየታቸው ከሌሎች ተወላጆች ጋር ወራሽነታቸውን አረጋግጠው የቤቱን ኪራይ በራሳቸው ስም እንዲዞር በማድረግ በቤቱ በመገልገል ላይ አያሉ አመልካች ያላግባብ ከቤቱ እንዲወጡ ማስጠንቀቂያ የሰጣቸውና ይህም ተግባር ሁከት መሆኑን ገልፀው ሁከቱ እንዲወገድ ይወሰንላቸው ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ አመልካች ለክሱ በሰጠው መከላከያ መልስም ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው ለተጠሪ ሳይሆን ለወሮ ቀለሟ ታየ በመሆኑ ተጠሪ ክስ ለመመስረት የሚያስችላቸው መብትና ጥቅም የሌላቸው መሆኑን በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት በአማራጭ ደግሞ በልደታ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ክልል ውስጥ ቁጥሩ የሆነውን ቤት ለቀው እንዲያስረክቡ ማስጠንቀቂያ የተሠጠው የሟች አበበች ፍሰሀ ልጅ ለሆኑት እና በልደታ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ክልል ውስጥ የቤት ቁጥር የሆነ የቀበሌ ቤት በስማቸው ላለው ለወሮ ቀለሟ ታዬ ሲሆን አንድ ግለሰብ ሁለት የመንግስት ቤት ሊይዝ ስለማይችል ማስጠንቀቂያ መስጠታቸውን ተገቢ ነው ተጠሪ ወራሽነት ያገኙትም ያላግባብ ነው ተጠሪ የሟች ወሮ አበበች ፍሰሀ ልጅ ሳይሆኑ የሟች እህት ልጅ ሁነው የሚኖሩትም በልደታ ክፍለ ከተማ ቀበሌ የቤት ቁጥር በሆነው ቤት ውስጥ ከእናታቸው ከወሮ ይመኙሻል ፍሰሀ እና ከአባታቸው ከአቶ አሰፋ አባተ ጋር ነው በማለት ክሱ የማይገባ ጥቅም ለማግኘት የቀረበ በመሆኑ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲል ተከራክራል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክር መርምሮ በአመልካች በኩል የቀረቡትን የክርክር ነጥቦች ውድቅ አድርጎ በአመልካች የተሠጠው ማስጠንቀቂያ ይዘቱ ተጠሪ በቤቱ ላይ አንዳይኖሩ የሚያደርግ በመሆኑ ተግባሩ ሁከት ነው በማለት ሁከቱ አእንዲወገድ የተለያዩ ወጪዎች ለተጠሪ እንዲከፍል ሲል ወስኗል በዚህ ውሳኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኙን ለአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ቢያቀርብም ይግባኙ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሰርዞበታል የሰበር አቤቱታ የቀረበለት የከተማው ሰበር ሰሚ ችሎትም በጉዳዩ ላይ በተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የለም በማለት ወስኗል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም በዚሁ ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈፅሟል በማለት ነው የአመልካች ነገረ ፈጅ ሰኔ ቀን ዓም የጻፉት የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም ተጠሪ በአከራካሪው ቤት በወራሽነት የኪራይ መብት አግኝቼአለሁ የሚሉት በተጭበረበረ መንገድ መሆኑ ተገልፆ ቀበሌ የሚያስተዳድረውን ቤት እንዲለቁ ማስጠንቀቂያ መፃፉ የሁከት ተግባር ነው ተብሎ ሊወሰድ የማይገባው በመሆኑ ውሳኔው ሊታረም የሚገባው ነው በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም የአመልካች ተግባር ሁከት ነው ተብሎ መወሰኑ ባግባቡ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ ተደርጓል በዚህም መሰረት ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው የበታች ፍርድ ቤቶች ውሳጌፄ ሕጋዊ መሆኑን በመዘርዘር ሊፀና ይገባል ሲሉ ተከራክረዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው በአመልካችና በተጠሪ መካከል ግንኙነቱ ተጠሪ የሚባለው በአመልካችና ተጠሪ እናቴ ናቸው የሚሏቸው ወሮ አበበች ፍሰሃ ባደረጉት የቤት ኪራይ ውል መሆኑን ተጠሪ ሟቿ ያላቸው የተከራይነት መብት በፍርድ ቤት ተረጋግጦ በተሰጣቸው የወራሽነት ማስረጃ ተላልፎልኛል በማለት የሚከራከሩ ቢሆንም አመልካች ይኸው የወራሽነት ማስረጃ የተገኘው በተጭበረበረ መንገድ ነው በማለት የሚከራከር መሆኑን ነው በመሆኑም የክርክሩ ይዘት የሚያሳየው ክርክሩ መሰረት ያደረገው የኪራይ ውሉን መሆኑን ነው አመልካች ለተጠሪ ማስጠንቀቂያ ሊጽፍ የቻለውም ቤቱ ያላግባብ ተይዚል በሚል ነው በመሰረቱ የሁከት ይወገድልኝ ክስ ሊቀርብ የሚችለው ይዞታውን በአውን በሚያዘው ሰው አጠቃቀም ላይ ችግር ወይም መሰናክል ሲፈጠር ስለመሆኑ የፍብሕቁጥር እና ድንጋጌዎች ይዘት ያሳያል ባለይዞታው የሁከት ይወገድልኝ ክስ ለማቅረብ ይዞታውን በግልፅ ሁኔታ የያዘው መሆኑ መረጋገጥ ያለበት ጉዳይ ነው በባለይዞታውና ሁከቱን ፈጠረ በተባለ ሰው መካከልም የተፈጠረው ግንኙነት ካለ ግንኙነቱ የሚገዛበት የሕግ አግባብ ተለይቶ መታየት ያለበት ጉዳይ ነው ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስም አመልካች የአከራካሪው ቤት ባለቤት መሆኑ የሚያከራክር ሳይሆን ተጠሪ ወራሽ ነኝ ካሉ ከተጠሪ ጋር የሚኖረው ግንኙነት ደግሞ የአከራይና የተከራይ ነው ይህ ግንኙነት በመጀመሪያ የተፈጠረው በቀጥታ በአመልካችና በተጠሪ መካከል ሳይሆን በአመልካችና ተጠሪ አውራሼ ናቸው በሚሉት በሟች ወሮ አበበች ፍሰፃ መካከል ነው አመልካች ደብዳቤውን ሊፅፍ የቻለው ተጠሪ ቤቱን በሕጉ አግባብ የተከራዩት አይደለም በማለት መሆኑን ከክርክሩ ሂደት የምንገነዘበው ጉዳይ ነው እንዲህ ከሆነ ተጠሪ ሰፊ የሆነ የባለቤትነት መብት ካለው አመልካች ጋር ሊከራከሩ የሚችሉት በሕጉ አግባብ የተደረገ የኪራይ ውል መኖሩን በማሳየት በውሉ መሰረት መብታቸው እንዲጠበቅላቸው እንጂ የሁከት ይወገድልኝን ክስ በማቅረብ ሊሆን አይችልም ተጠሪ በፍርድ ቤት የተረጋገጠ የወራሽነት ማስረጃ መያዛቸውም አመልካች ማስረጃውን በቅድሚያ እንደያሰርዝ የሚያስገድደው ካለመሆኑም በላይ ማስረጃው ዋጋ የለውም የሚለውን ተቃውሞ በማናቸውም የክርክር ደረጃ ከማቅረብ የሚከለክለው አይደለም በመሆኑም የበታች ፍርድ ቤቶች ጉዳዩ የሚገዛው የኪራይ ግንኙነትን በሚገዙት ድንጋጌዎች ሆኖ እያለ አመልካች ማስጠንቀቂያ መፃፉን በመመልከት ብቻ ተግባሩ ሁከት ነው በማለት የደረሱበት ድምዳሜ በአመልካችና በተጠሪ መካከል አለ የተባለውን ግንኙነት ስለሁከት አጠቃላይ ይዘትና በዚህ ረገድ በፍርድ ቤት ስለሚጠየቀው መፍትሔ ከባለቤትነት መብት አድማስ ጋር ያላገናዘበ በመሆኑ ውሳኔው መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሁኖ አግኝተናል በዚህም መሰረት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በጉዳዩ ላይ በበታች ፍርድ ቤቶች የተሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሽራል አመልካች ለተጠሪ ማስጠንቀቂያ መጻፉ ሁከት ሊባል የሚችል አይደለም ብለናል ተጠሪ ከአመልካች ጋር የመሰረቱት ሕጋዊ የኪራይ ውል አለ የሚሉ ከሆነ ይህንኑ መሰረት በማድረግ መብታቸውን ከሚያስከብሩ በስተቀር በአመልካች ላይ የሁከት ይወገድልኝ ክስ ሊያቀርቡ አይገባም ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ያዖሟይኒነጋ ይነምዕታፖ ዳምቻ ፊረማ ፅያፉ ራታ ጉምሩክ ቀረጥ ግብር የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሐጎስ ወልዱ ብርፃነ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች የአዲስ አበባ ላጋር ጉምሩክ ነፈጅ አመቤት ባዩ ቀረቡ ተጠሪ አቶ አዱኛ አበሉ የቀረበ የለም መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ ያላግባብ የተከፈለ ቀረጥ ይመለስልኝ ጥያቄን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪ በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ባሁኑ አመልካች ላይ ሐምሌ ቀን ዓም በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም ተጠሪ ከቱርክ አገር ሶስት ማሸነሪዎችን ሰኔ ቀን ዓም በህጋዊ መንገድ ወደ አገር ማስገባታቸውን ለማሽነሪዎች የተሳሳተ ቁጥር የሆነ የታሪፍ ኮድ አንዲሰጣቸው ተደርጎ የዋጋቸውን ብር እንዲከፍሉ መደረጉን ይህንኑ ገንዘብ እቃውን ለመረከብ ሲሉም መክፈላቸውንና እቃዎቹ በትክክለኛ የታሪፍ መጠን ተቀርጠው በአብላጫ የከፈሉት እንዲመለስላቸው አመልክተው የኢትዮጵያ ጉምሩክ ባለስልጣን መስከረም ዐ ቀን ዓም ለአዲስ አበባ ላጋር ጉምሩክ በጻፈው ደብዳቤ በትክክለኛ የታሪፍ መደብ እንዲስተናገዱ በሚል ማሳወቁን በትክክለኛው ኮድ ሊከፍሉ ይችሉ የነበሩት የገንዘብ መጠንም የዋጋውን ብር መሆኑን ዘርዝረው በአብላጫ የተከፈለው ብር ሃያ ስምንት ሺህ ሶስት ብር ከዜሮ ስድስት ሳንቲም ከወለድ እንዲሁም ከወጪና ኪሳራ ጋር እንዲከፈላቸው ይወሰን ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ አመልካችም በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት በአብላጫ የተከፈለ ቀረጥና ታክስን መመለስ የሚቻለው እቃው ወደ አገር ውስጥ ከገባበት በስድስት ወር ውስጥ የታወቀ የሆነ አንደሆነ እንጂ እንደተጠሪ እቃው መስከረም ቀን ዓም አስገብቶ አቃውንም ህዳር ቀን ዓም አውጥቶ ከወሰዱ በኋላ አይደለም ጥያቄው በይርጋ ቀሪ ነው በማለት ዘርዝሮ ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲል ተከራክሯል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክር እና ማስረጃዎችን በመመርመር ተጠሪ በአብላጫ የተከፈለ ቀረጥ ይመለስልኝ ጥያቄ ያቀረቡት በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ስር በተመለከተው የስድስት ወር የጊዜ ገደብ ውስጥ አይደለም በማለት ክሱን በይርጋ ውድቅ አድርጎ ወስኗል ከዚህ በኋላ ተጠሪ ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ የስር ፍርድ ቤት የጠቀሰው ድንጋጌ ክፍያ ላይ ስህተት ሲፈጠር የሚፈፀም እንጂ ያላግባብ ለተከፈለ ክፍያ የሚሆን አይደለም በሚል ምክንያት የስር ፍርድ ቤትን ውሳኔ በመሻር አመልካችን ለክሱ ኃላፊ በማድረግ ለክሱ መሰረት የሆነውን የገንዘብ መጠን ክሱ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ተከፍሎ አስከሚያልቅ ድረስ ከሚታሰብ ሕጋዊ ወለድ ዘጠኝ በመቶ ጋር ለተጠሪ እንዲከፍል ሲል ወስኗል ከዚህም በኋላ አመልካች ይግባኙን ለፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርቦ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ ሙሉ በሙሉ ፀንቷል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ ለማስቀየር ነው የአመልካች ነገረ ፈጅ መጋቢት ቀን ዓም በፃፉት ሁለት ገፅ የሰበር አቤቱታ በይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈፅሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ ይርጋውን በተመለከተ አመልካች ያቀረበው ክርክር የታለፈው ከአዋጅ ቁጥር እንደተሻሻለ አንቀጽ ድንጋጌዎች ውጪ ስለሆነ ሊታረም የሚገባው ነው በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም ለጉዳዩ አግባብነት ያለው ድንጋጌ የትኛው ነው የሚለውን ነጥብ ለመለየት ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ ተደርጎአል ተጠሪም በጠበቃቸው ሰኔ ቀን ዓም በተጻፈ አንድ ገፅ መልሳቸውን ሰጥተዋል በመልሳቸውም ለጉዳዩ አግባብነት ያለው ይርጋ መደበኛው ነው በማለት ተከራክረዋል የአመልካች ነገረ ፈጅም ሐምሌ ቀን ዓም በጻፉት ማመልከቻ የመልስ መልሳቸውን ሠጥተዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመረውም የዚህን ችሎት ምላሽ የሚያስፈልገው አብይ ነጥብ አመልካች አዋጅ ቁጥር እንደተሻሻለው አንቀጽ እና መሰረት አድርጎ ያቀረበው የይርጋ ክርክር የመታለፉ አግባብነት ነው ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው ተጠሪ ክሱን ሊመሰርቱ የቻሉት ያላግባብ የከፈልኩት የቀረጥ ገንዘብ ሊመለስልኝ ይገባል በሚል ሲሆን አመልካች በበኩሉ ጥያቄው በስድስት ወር የጊዜ ገደብ ውስጥ ያልቀረበና በሕጉ አግባብ የተፈፀመ መሆኑን ገልጾ ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል በማለት ተከራክራል የዋጋ ኢንኮይስ ውድቅ የሆነበት ቀረጥ ከፋይ ቅሬታ ካለው በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት ለተጠሪ መስሪያ ቤት የበላይ ኃላፊ አቅርቦ ተገቢው ውሳኔ እንዲሰጥበት ማድረግ የሚችል ሲሆን በዚሁ የበላይ ኃላፊ ውሳኔ ቅሬታ ካለው ብቻ ወደሚመለከተው ፍርድ ቤት መሄድ የሚችል መሆኑን ተመልክቷል በዚህ ድንጋጌ መሰረት አከራካሪ ስለሆኑ ጉዳዮች በሚለው በእቃዎች ዋጋ አተማመን በታሪፍ አሰያየምና አመዳደብ አንዲሁም በታሪፍ ልክ ላይ ተቃውሞ የቀረበ አንደሆነ የተቃውሞ ነጥብ ከተመዘገበ በኋላ የጉምሩክ ሹም በሚወስነው መሰረት ቀረጡ እንደሚከፈል በተቃውሞ የተከፈለው ቀረጥ ጉዳዩ በሶስት ወር ጊዜ ውስጥ በባለስልጣኑ የበላይ ኃላፊ ውሳኔ አንደሚሰጥበት ባለጉዳዩ በውሳኔው ካልተስማማ በውሳኔው አለመስማማቱን ገልዖ በሰላሳ ቀናት ውስጥ በፍርድ ቤት ክስ ማቅረብ ያለበት መሆኑን አስገዳጅነት ባለው መልኩ አስቀምጧል ይህ ስርዓት ሳይፈፀም በቀጥታ በፍቤት ክስ የሚመሰረትበት አግባብ የሌለ መሆኑን ከተጠቀሰው ድንጋጌ መንፈስ እና ይዘት መገንዘብ የምንችለው ጉዳይ ነው ይህ በሕጉ ላይ የተመለከተው የስነ ስርዓት ጥያቄ ነው ይኸው የስነ ስርዓት ጉዳይም በሕጉ በተዘረጋው ሥርዓት መሠረት ባግባቡ መፈፀም አለበት ይህ ለአስተዳደራዊ ውሳኔም የራሱ የሆነ ጠቀሜታ ይኖረዋል ተብሉም ይታሰሳላል በብልጫ የተከፈለ የቀረጥ ገንዘብ ለከፋዩ ሊመለስ አንደሚገባ አዋጁ በአንቀፅ ስር በግልፅ ደንግጓል ይህንኑ ያሻሻለው አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌ ደግሞ ቀረጡ ተመላሽ የሚደረገው ስህተቱ መኖሩን ባለሥልጣኑ እንዳወቀ ወይም ባለቤቱ ጥያቄ እንዳቀረበ ይሆናል በሚል ካስቀመጠ በኋላ ቀረጡ ተመላሽ የሚደረገው ዕቃው የጉምሩክ ሥነ ሥርዓት አጠናቆ ወደ አገር ከገባበት ወይም ወደ ውጪ ሀገር ከተላከበት ቀን ጀምሮ ስድስት ወራት ውስጥ ስህተቱ የታወቀና ጥያቄ የቀረበ አንደሆነ ነው በማለት ፍጹም የሆነ የይርጋ ጊዜ ደንግጓል ወደ ተያዘው ጉዳይ ስንመለስም ተጠሪ ቀሪ የቀረጥ ክፍያ መኖሩን አረጋግጠው ክፍያው እንዲፈፀምላቸው የጠየቁት አቃው ወደ አገር ከገባ ከአንድ አመት አስራ አንድ ወራት በኋላ መሆኑ ተረጋግጧል ተጠሪ ለአመልካች መስሪያ ቤት ሹም በብልጫ የተከፈለ ቀረጥ እንዲመለስላቸው በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሰረት ጥያቄ አቅርበው ተገቢ ውሳኔ ተሰጥቶ ክሱን ፍርድ ቤት የመሰረቱ ሳይሆን ቀረጡ በስህተት መከፈሉን ተገንዝበው ስህተቱ ተስተካክሎ በብልጫ የተከፈለ ገንዘብ እንዲመለስላቸው አቤቱታ አቅርበው ተገቢው እንዲፈፀም አናት መስሪያ ቤት ለቅርንጫፍ መስሪያ ቤት የፃፈውን ደብዳቤ መሰረት አድርገው መፍትሔ ሳያገኙ ሲቀሩ በፍርድ ቤት ክስ መስርተዋል ይሁን እንጂ ጥያቄያቸውን በአዋጁ መሰረት እቃውን ከውጪ ከአስገቡ በጊላ በስድስት ወራት ጊዜ ውስጥ አላቀረቡም ይህም የሚያሳየው የአመልካች ጥያቄ በሕጉ የተገደበ መሆኑን ሲሆን አመልካች በአዋጁ አንቀጽ መሰረት ያነሱት እና የተጠቀሙበት ተቃውሞ አለመኖሩን ነው በመሆኑም አመልካች ክስ የመሰረቱበትን የቀሪ ቀረጥ ክፍያ ጥያቄ በተጠሪዎች በኩል በአዋጁ አንቀጽ መሰረት ተቃውሞ ቀርቦ ተገቢው ለውጥ ባልተደረገበት ሁኔታ እንዲሁም በአዋጁ አንቀጽ መሰረት በስድስት ወር ጊዜ ያልቀረበ የቀረጥ ይመለስልኝ ጥያቄ ተቀባይነት የሚያገኝበት አግባብ ባለመኖሩ በፍርድ ቤት ክስ መመስረታቸው በይርጋ ቀሪ ነው በማለት የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሠጠው ውሳኔ በበላይ ፍርድ ቤቶች መሻሩ ለጉዳዩ አግባብነት ያለውን የአዋጁን ቁጥር ባላገናዘበ መልኩ በመሆኑ ውሳኔው መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ሁኖ አግኝተናል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር መጋቢት ቀን ተሠጥቶ በፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቁጥር ታህሳስ ቀን ዓም የፀናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ተሽራል በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መቁጥር ሐምሌ ቀን ዓም የተሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ጸንቷል የተጠሪ የቀረጥ ይመለስልኝ ጥያቄ በስድስት ወር ይርጋ የታገደ ነው ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ያሟይነሀጋ ይነምዕታ ኞሞቻ ፊረማ ለቋያኦ። በሚለው ጭብጥ ላይ ነው በዚህ መሠረትም በግራቀኙ ወገኖች በዚህ ረገድ ያሰሙትን ክርክር አቤቱታ ከቀረበበት ውሳኔ እና ከሕጉ ጋር አገናዝበን መርምረናል በአመልካች ክስ እንደተገለጸው ኛ ተጠሪ የከፈለችው ብር ብቻ ሲሆን መክፈል የነበረባት ግን ከዚህ አጅግ ከፍያለ እንደሆነ በኋላ በተደረገው የኦዲተሮች ምርመራ እንደተረጋገጠ በክርክሩ ተመልክቶአል ኛ ተጠሪ ደግሞ ቀረጥና ታክሱ ኢንጅኖቹን ስትረከብ የከፈለችው ብቻ እንደሆነ እና ይህም በሕጉ የተመለከተ መሆኑን በመግለጽ ተከራክራለች ኛ ተጠሪም ቀረጥና ታክስ ሊጠየቅ የሚገባው የዕቃው ባለቤት እንጂ ወኪል አይደለም የሚል የመከራከሪያ ነጥብ አንስቶአል የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤትም የኛ ተጠሪን ክርክር እንዳለ የተቀበለ ሲሆን የሰጠው ምክንያትም አመልካች ለቀረጥና ታክሱ አተማመን መሠረት ያደረገው ሕግ ያገለገሉ የመኪና ሞተሮችንኢንጅኖችን አያጠቃልልም የሚል እንደሆነ ከውሳኔው ለመገንዘብ ችለናል ከሥር ጀምሮ ከተደረገው ክርክር መገንዘብ እንደቻልነው ለጉዳዩ አወሳሰን ተገቢነት ያለው ሕግ የቅድመ ጭነት ምርመራ ሥርዓት ማቋቋሚያ አዋጅ ቁ በአንቀድ የተመለከተው ድንጋጌ ነው የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የአመልካችን ጥያቄክስ ውድቅ ያደረገው ለድንጋጌው ትርጉም በመስጠት እና ለክርክሩ መነሻ የሆነ ያገለገሉ ኢንጅኖች በድንጋጌው አይሸፈኑም በማለት ነው ፍቤቱ ድንጋጌውን ወደ መተርጎም የገባው ኢንጅኖቹ በኤስ ጂ ኤስ ኩባንያ የቅድመ ጭነት ምርመራ ተደርጎላቸው ዋጋም ወጥቶላቸው የገቡ በመሆነ መቀረጥ ያለባቸው ኩባንያው በሰጠው ዋጋ መሠረት ነው በማለት ተከሣሽ በመከራከርዋ እና አመልካች የሥር ከሣሽ ደግሞ ኢንጅኖቹ አሮጌ ያገለገሉ በመሆናቸው የቅድመ ጭነት ምርመራ እንዳይደረግባቸው ሕጉ ይከለክላል የሚል መከራከሪያ በማቅረቡ ነው በአርግጥም አከራካሪው ነጥብ የሕግ ጭብጥ በመሆኑ በዚህ ረገድ አግባብነት ያለውን ድንጋጌ መሠረት በማድረግ የሚፈታ ነው የሚሆነው ማንኛውም ወደ ኢትዮጵያ የሚላክ ዕቃ በማጓጓዣ ላይ ከመጫኑ በፊት የቅድመ ጭነት ምርመራ እንደሚደረግበት ከላይ በተጠቀሰው አዋጅ በአንቀጽ ተደንግጎአል የቅድመ ጭነት ምርመራ ሽፋን የእቃውን ዋጋ እና የምንዛሬውን ተመን ትክክለኛነት ጥራት ብዛት የአስተሻሸግ ሁኔታ እና የታሪፍ ምደባ የሚመለከት እንደሚሆንም በአንቀጽ ተመልክቶአል በሌላ በኩል ደግሞ በአንቀጽ መሠረት የሚደረገው የቅድመ ጭነት ምርመራ ተፈጻሚ የማይሆንባቸው ዕቃዎች አንዳሉ ልዩ ሁኔታዎች በሚል በተደነገገው በአንቀጽ ተመልክተዋል የቅድመ ጭነት ምርመራ አይደረግባቸውም የተባሉት ዕፅቃዎች በአንቀጽ በዝርዝር የተመለከቱ ሲሆኑ ያገለገለ ተሽከርካሪንም አጠቃለው የያዙ ናቸው አንግዲህ በዚህ ድንጋጌ መሠረት ወይም አነጋገር ከውጪ ሃገር ወደ ኢትዮጵያ የሚላከው የአገለገለ ተሽከርካሪ ወይም መኪና በአንቀጽ እንደተደነገገው አይነት የቅድመ ጭነት ምርመራ አይደረግበትም ማለት ነው ተሽከርካሪው ወይም መኪና ሊሽከረከር ወይም አገልግሎት ሊሰጥ የሚችለው ሞተር ወይም ኢንጅን ሲኖረው እንደሆነም የሚዘነጋ አይደለም ኛ ተጠሪ ከውጪ ፃገር ያስገባቻቸው ኢንጂኖች የፊያት መኪና ኢንጅኖች እንደሆኑ በክርክሩ ተመልክቶአል ይህ ማለት ደግሞ በፊያት መኪኖች ተገጥመው ሥራ ላይ የሚውሉ ናቸው ማለት ነው እውነታው ይህ ከሆነም ሕግ አውጪው በአሮጌ ወይም ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች ፊያት መኪኖችን ጨምር ላይ የቅድመ ጭነት ምርመራ አይደረግም እያለ ባገለገሉ ሞተሮቻቸውኢንጅኖች ላይ ግን የቅድመ ጭነት ምርመራ ይደረግባቸዋል የሚል ተቃራኒ ዛሳብ ይዞ ሕጉን ያወጣል ብሎ ማሰብ ምክንያታዊ አይሆንም የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ኢንጅኖቹ በአዋጁ አንቀጽ አይሸፈኑም ለማለት የበቃው በዝርዝሩ ውስጥ ያገለገሉ የመኪና ሞተሮች በሚል አልተመለከተም በማለት ነው በመሠረቱ ሕግ አውጪው ሕጉን በሚተገብረውበሚተረጐጉመው አካል በትርጉም ሊደረስበት የሚችለውን ነጥብ በሙሉ እየዘረዘረ ያወጣል ብሎ በጥቅሉ ማሰብ ተገቢም ምክንያታዊም አይሆንም በያዝነው ጉዳይ እንደምናየው ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች ወይም መኪኖች በግልጽ እስከተመለከቱ ድረስ የመኪኖቹንየተሽከርካሪዎቹን ዋነኛ አካል አንቀሳቃሽ የሆነው ሞተር ተለይቶ ነው የሚታየው ወደሚለው መደምደሚያ መድረስ ትክክል አይሆንም ሕጉም መተርጎም ያለበት ምክንያትን መሠረት በማድረግ እንደሆነ ልብ ሊባል ይገባል የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ለድንጋጌው የሰጠው ትርጉም ከዚህ አንፃር ሲታይ በምክንያት ላይ ወይም ምክንያታዊ በሆነ የሕግ አተረጓጎም ስልት ላይ በመመሥረት የተሰጠ ነው የሚባል አይደለም በመሆኑም ውሳኔው መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ለማለት ችለናል በመቀጠል የተመለከትነው አቤቱታ የቀረበበት ውሳኔ በሕጉ አተረጓጎም ረገድ መሠረታዊ ስህተት ያለበት ነው ከተባለ በምን አይነት አግባብ ሊታረም ይገባል የሚለው ነው ከላይ በዝርዝር እንዳየነው የሥር ፍቤቶች ክሱ ተቀባይነት የለውም እሚል ድምዳሜ ላይ በመድረሳቸው እና ለዚህ ድምዳሜአቸው መሠረት ያደረጉት ለሕጉ የሰጡት ትርጉም በመሆኑ ወደ ፍሬ ነገሩ ክርክር ገብተው ስለቀረጥና ታክሱ መጠን በተመለከተ ውሳኔ አልሰጡም ከዚህ የተነሳም ፍሬ ነገሩን በሚመለከት ከመጀመሪያው ክርክር ማድረጉ አስፈላጊ ሆኖ አግኝተነዋል በዚህ መሠረትም ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመቁ ታህሣስ ቀን ዐዐ ዓም የሰጠው ውሳኔ እና የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ጥቅምት ቀን ዐዐ ዓም የሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት ተሽረዋል ለክርክሩ መነሻ የሆኑት ኢንጅኖች በአዋጁ አንቀጽ የሚሸፈኑ በመሆናቸው የቅድመ ጭነት ምርመራ አይደረግባቸውም ብለናል የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ክርክሩን በተከፈተው መዝገብ እንዲቀጥል በማድረግ ሊከፈል በሚገባው ታክስ እና ቀረጥ መጠን ከግራ ቀኝ ወገኖች የሚቀርብለትን ክርክር ከሰማ በኋላ ተገቢውን ይወስን ዘንድ ጉዳዩ በፍብሥሥሕግ ቁ መሠረት ይመለስለት ብለናል ግራ ቀኝ ወገኖች ወጪና ኪሣራ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቶአል ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ዘቢ የሰመቁ ፊዐፀዐ ታህሣሥ ቀን ጋዐዐያ ዓም ዳምሞቻም ተገኔ ጌታነህ ሐጐስ ወልዱ ብርሃኑ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ መያቻ ዘቴዊንስ ባር እና ሬስቶራንት ኃየተየግማህበር ጠውብሸት ክብሩ ቀረቡ ወሮ ፅጌ ወልዴ ገለቱ ጠሪ የኢትዩጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ነፈ ገብረእግዚአብሔር ሁናቸው ቀረቡ መዝገቡን ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍረሪድራድ በዚህ መዝገብ የቀረበው ጉዳይ የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅን በመተላለፍ የተፈፀመ ወንጀልን የሚመሰከት ነው ሥር ፍቤት ክስ የቀረበው በተጠሪ በኩል ሲሆን የክሱ ምክንያት በተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና እንደተሻሻለው አዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና ለ የተመለከተውን በመተላለፍ በ ዓም ከቀኑ ሰዓት ላይ ያለተጨማሪ አሴት ታክስ ደረሰኝ ግብይት ፈጽመዋል የሚል ነው የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የግራቀኙን ክርክር እና ማስረጃ ከመረመረ በኃላ አመልካቾች እና የኛ አመልካች የነበሩት በሥር ፍቤት ከ የነበሩት ተከሣሾች በተከሰሱበት ድርጊት ጥፋተኞች ናቸው በማለት ኛ አመልካች ብር ስልሳ ሺህ ኛ አመልካች ብር ዛያ ሺህ አና ዓመት እስራት ከ ያሉት ተከሣሾች ብር አሥር ሺህ እና ዓመት እስራት እንዲቀጡ ወስኗል በዚህ ውሣኔ ግራቀኙ ቅር ተሰኝተው ለፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ይግባኝ አቅርበዋል ከፍተኛው ፍቤት በሁለቱም ወገን የቀረበውን ይግባኝ ተቀብሎ ካከራከረ በኃላ መዝገቦቹን በማጣመር በመቁ ውሣኔ ሰጥቷል በውሣኔውም በሥር ፍቤት የተሰጠውን የጥፋተኛነት ውሣኔ በማፅናት በቅጣት ረገድ ዐሕግ ያቀረበውን ቅሬታ መነሻ በማድረግ የእስራት ቅጣቱን በማሻሻል ኛ አመልካች እና ከ የነበሩት ተከሣሾች እያንዳንዳቸው በሁለት ዓመት አስራት እንዲቀጡ ወስኗል ለዚህ ሰበር ችሎት አቤቱታ የቀረበው በዚሁ ላይ ነው የአመልካቾች ጠበቃ ታህሣሥ ቀን ዓም ባቀረቡት አቤቱታ በሥር ፍቤቶች የተሰጠውን የጥፋተኛነት እና የቅጣት ውሣኔ በዝርዝር በመንቀፍ የሥር ፍቤቶች ውሣኔ ተሽርሮ አመልካቾች በነፃ እንዲሰናበቱ እንዲወስን ጠይቀዋል የአመልካቾች ጠበቃ አቤቱታ ተመርምሮ ሁለተኛ ተጠሪ ጥፋተኛ ተብለው የተሰጠው ውሣኔ ከአዋጅ ቁጥር እና አንፃር አግባብነቱ በሰበር ሊመረመር ይገባል ተብሎ ተጠሪ ቀርቦ ክርክሩን እንዲያሰማ ተደርጓል በዚሁ አግባብ ሚያዝያ ቀን ዓም በዋለው ችሎት የግራቀኙ ክርክር ተሰምቷል የጉዳዩ አመጣጥ ከፍ ሲል በአጭሩ የተመለከተው ነው እኛም ጉዳዩን በዚህ ሰበር ችሎት እንዲመረመር ከተያዘው ጭብጥ አንፃር ብቻ ከሕጉ ጋር አገናዝበን መርምረናል ከመዝገቡ መረዳት እንደተቻለው ኛ አመልካች ጥፋተኛ ናቸው ተብለው እንዲቀጡ የተወሰነው የኛ አመልካች ስራአኪያጅ ሆነው ሲሰሩ ድርጅቱ የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅን በመተላለፍ ያለተጨማሪ እሴት ታክስ ደረሰኝ ግብይት በመፈፀሙ የአዋጁን አንቀጽ እንደተሻሻለው አንቀጽ እና ለ ተላልፈዋል ተብለው ነው የሥር ፍቤቶች የኛ አመልካችን ዛሃላፊነትና ተጠያቂነት አረጋግጠው ውሣኔ ሰጥተዋል የአመልካቾች ጠበቃ እዚህ ፍቤት ላይ አጥብቀው የተከራከሩት ኛ አመልካች የኛ አመልካች ድርጅቱ ሥራ አስኪያጅ ቢሆኑም ድርጊቱ ሲፈጸም በቦታው እንዳልነበሩና በድርጊቱ አፈፃፀም ላይ ስምምነትም ሆነ አውቀት አልነበራቸውም እንዲሁም ይህ ስህተት እንዳይፈጸም ሥራ አስኪያጁ ኛ አመልካች ተገቢውን ትጋትና የአሰራር ጥበብ የተሞላበት እርምጃ ወስደዋል በሚል በአዋጁ አንቀጽ መሠረት በነባ ሊሰናበቱ ይገባል የሚል ነው አዋጅ ቁጥር በአዋጅ ቁጥር እንደተሻሻለው አንቀጽ አንቀጽ እና አንቀጽ ለ ድንጋጌዎች ይዘት እንደሚያመለክተው አንድ የንግድ ድርጅት ሥራ አስኪያጅ በወንጀል ተጠያቂ የሚሆነው አሱ የሚመራው ድርጅት የተጨማሪ አሴት ታክስ ተመዝጋቢ ሆኖ ያለተጨማሪ እሴት ታክስ ደረሰኝ ግብይት ማከናወኑ ሲረጋገጥ ይኸው ጥፋት በሥራ አስኪያጁ እንደተፈፀመ ተቆጥሮ ተጠያቂ እንደሚሆን ነው ስለሆነም የድርጅቱ ፃላፊነት ከተረጋገጠ የሥራ አስኪያጁ ፃላፊነት የሕግ ግምት የሚወሰድበት ስለመሆኑ መንዘብ ይቻላል ሥራ አስኪያጁ ከዚህ የሕግ ግምት ዛላፊነት ነፃ ሊሆን የሚችለው በአዋጅ አንቀጽ ሥር የተመለከቱትን ሁኔታዎች ማስረዳት ከቻለ ብቻ ነው ይኸውም ጥፋቱ የተፈፀመው ሥራ አስኪያጁ ሳያውቁት ወይም ሳይስማሙበት እንደዚሁም ነገሮችን በጥንቃቄ የሚያይ ሰው በተመሳሳይ ሁኔታ ውስጥ የጥፋቱን መፈጸም ለመከላከል ይወስዳቸዋል ተብሎ የሚገመተውን ጥንቃቄና ተገቢውን ትጋትና የአሰራር ጥበብ የተሞላበት እርምጃ ወስዶ የተገኘ መሆኑ ሲረጋገጥ ነው በተያዘው ጉዳይ ኛ አመልካች የኛ አመልካች ሥራ አስኪያጅ ሆነው ሲሰሩ ድርጅቱ ሽያጭ በሚያከናወንበት ጊዜ የተጨማሪ አሴት ታክስ ደረሰኝ ወዲያውኑ ተጠቃሚው አንዲያገኝ በማድረግ ተገቢው አሰራር ተዘርግቷል በማለት የተከራከሩ ቢሆንም በዚህ ረገድ በሥር ፍቤት ክርክር እና ማስረጃ ቀርቦበት የተረጋገጠ ፍሬ ነገር ስለመኖሩ የሥር ፍቤት ውሣኔ አያመለክትም በአርግጥ በወቅቱ ኛ አመልካች በቦታው አልነበሩም ቢባልም ከፍ ሲል እንደተመለከትነው በሕጉ ግምት የሚወሰድበት ጥፋት በመሆኑ ኛ አመልካች በቦታው ያልነበሩ መሆኑ በራሱ ከሃላፊነት ነፃ ሊያደርጋቸው የሚችል አይደለም በሌላ በኩል ኛ አመልካች በፍሬ ነገር ደረጃ ሥር ፍቤት ተረጋግጧል ሲሉ የሚከራከሩበት ጉዳይ ድርጊቱ በተፈፀመ ጊዜ መብራት ጠፍቶ ነበር የሚል ቢሆንም በማኑዋል የሚሰራ ደረሰኝ እንደነበራቸው ተረጋግጧል ስለሆነም ኛ አመልካችን አስመልክቶ እዚህ ሰበር ሰሚ ችሉት ላይ የአዋጁን አንቀጽ ይዘት በመዘርዘር በጠበቃቸው የተከራከሩ ቢሆንም በዚህ ረገድ በሥር ፍቤት በዝርዝር ክርክር ተደርጐበት እና በማስረጃ ተረጋግጦ የቀረበ ፍሬ ነገር ባለመኖሩ ሥራ አስኪያጁ በሕጉ አግባብ እና መንፈስ መሠረት በተጠቃሹ ድንጋጌ መሠረት ነፃ ሊሆኑ የሚችሉበት ምክንያት አለ ለማለት አልተቻለም በመሠረቱ የዚህ ሰበር ችሎት ዛላፊነትና ተግባር በሥር ፍቤቶች በተሰጠ ውሣኔ ላይ መሠረታዊ የሕግ አተገባበር ወይም አተረጓጉም ስህተት ተፈጽሞ ሲገኝ ማረም እንጂ የፍሬ ነገር እና የማስረጃ ክርክር የማጣራት ሥራ እንዳልሆነ ከኢፌዲሪ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ሀ እና ከአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌዎች ይዘት መገንዘብ ይቻላል ስለሆነም በተያዘው ጉዳይ ላይ የቀረበው ክርክር የፍሬ ነገር እና የማስረጃ ምዘና ጉዳይ እንጂ በሕግ ረገድ የተፈፀመ መሠረታዊ የሕግ ስህተት አለበት የሚያሰኝ ሆኖ አልተገኘም ስለዚህም የሥር ፍቤት ኛ አመልካችን ጥፋተኛ አድርጐ የቅጣት ውሣኔ መወሰኑ ላይ የተፈፀመ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የለም ብለናል ውሣ ኔ የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ህዳር ቀን ዓም የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ውሣኔን በማሻሻል የሰጠው ፍርድ በወመሥሥሕግ ቁጥር ለ መሠረት ፀንቷል መዝገቡ ተዘግቷል ይመለስ ያሟይነያ ይላምዕታ ዳምቻ ፊረማ ለያ የሰመቁ ጥር ዐ ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ሐጎስ ወልዱ ዳሼ መላኩ ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች የሰሜን ምስራቅ ጉምሩክ ሜሌ ቅርንጫፍ ጸቤት ነፈጅ ተጠሪ በረከት አሰፋ በሌሉበት የሚታይ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ ከሕግ ውጭ የተያዘው መኪናዬ ይለቀቅልኝ በመኪናው ሰርቼ ላገኝ አችል የነበረው የቀን ገቢ ብር ዐዐዐዐ ተሰልቶ ይከፈለኝ በማለት የአሁኑ ተጠሪ በአሁኑ አመልካች ላይ የመሠረተውን ክስ መነሻ አድርጎ የተካሄደውን ክርክር የሚመለከት ነው የአሁኑ አመልካች ለተጠሪ ክስ በሰጠው መልስም ድርጊቱ ሕጉ በሰጠው ስልጣን መሠረት የተፈፀመና ኃላፊነት የሚያስከትል መሆኑንና ተቋረጠ የተባለው ገቢም ሕጋዊ ስለመሆኑ በማስረጃ ያልተደገፈ መሆኑን በመግለጽ ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲል ከመከራከሩም በተጨማሪ መኪናውን የያዙት የአመልካች መሥሪያ ቤት ሰራተኞች ወደ ክርክሩ አንዲገቡ ይታዘዙለት ዘንድ ዳኝነት ጠይቋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በሁዋላ አመልካች መኪናውን እአንዲለቅ እንዲሁም መኪናው በአመልካች ተይዞ በመቆየቱ ምክንያት ተጠሪ የቀን ገቢ የተቋረጠባቸው መሆኑ ተረጋግጧል በሚል ምክንያት ብር ዐ ዐዐዐዐዐ አንድ መቶ አምስት ሺህ ብር ለተጠሪ አመልካች እንዲከፈል ሲል ወስኗል በዚህ ውሣኔ አመልካች ባለመስማማትም ይግባኙን ለአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቢያቀርብም ይግባኙ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ተሰርዞበታል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሣኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች ነገረፈጅ የካቲት ቀን ዐዐ ዓም በተፃፈ ሶስት ገጽ የሰበር አቤቱታ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ የአመልካች አድርራት በአዋጅ ቁጥር ዐ መሠረት የተፈቀደ ሁኖ እያለና የተጠሪ የመኪና ገቢም በተገቢው መንገድ ግብር ሲከፈልበት የነበረ መሆኑ ሣይረጋገጥ የተቋረጠ ገቢ አመልካች ለተጠሪ ብር ዐዐዐዐዐ አንድ መቶ አምስት ሺህ ብር እንዲከፍል መወሰኑ ያላግባብ ስለሆነ ሊታረም ይገባል በማለት መከራከራቸውን የሚያሣይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም በጉምሩክ ተይዞ የቆየው መኪና የቤት መኪና መሆኑ ሣይካድ ተጠሪ ገቢ አጥቷል ተብሎ አመልካች ብር ዐዐዐዐዐዐ ይክፈል ተብሉ የመወሰኑን አግባብነት ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ ተደርጓል በዚህም መሠረት ለተጠሪ በዚህ ፍርድ ቤት ጥሪ በተገቢው መንገድ ተደርጎላቸው ባለመቅረባቸው ጉዳዩ በሌሉበት አንዲታይ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም በስር ፍርድ ቤት የተደረገውን የግራ ቀኙን ክርክርና በበታች ፍርድ ቤቶች የተሰጠውን ውሣኔ ከአመልካች የሰበር አቤቱታና ከሕጉ ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካች የተጠሪን መኪና ይዞ በቁጥጥር ስር ሊያውል የቻለው መኪናዋ ኮንትሮባንድ እቃ የጫነውን መኪና ፊት ለፊት በመሆን አጅባ ትጓዝ ስለነበረ በኮንትሮባንድ ድርጊት ተሣትፎ አድርጋለች በሚል ጥርጣሬ ነው በማለት አመልካች የሚከራከር መሆኑና የተያዘችው የተጠሪ መኪና የቤት መኪና መሆኗ መረጋገጡን ነው የአመልካች መቤት ስልጣንና ተግባር በአዋጅ ቁጥር ዐ በአንቀጽ እና ስር ተዘርዝሯል እነዚህ የአዋጁ ድንጋጌዎች የሚያሣዩት የኮንትሮባንድ እንቅስቃሴን ለመቆጣጠር የጉምሩክ ባለሥልጣንና ሹም የተሰጣቸው ስልጣንና ተግባራት በዝርዝር መቀመጣቸውን ነው የጉምሩክ ባለሥልጣንን እንደገና ለማቋቋምና አሠራሩን ለመወሰን የወጣውን አዋጅ ለማሻሻል የወጣው አዋጅ ቁጥር ደግሞ ኮንትሮባንድ ማለት ሕጎችንና በሕግ መሠረት የወጡ መመሪያዎችን በመተላለፍ ወደ ጉምሩክ ክልል ዕቃዎችን በማስገባት ወይም ከጉምሩክ ክልል በማስወጣት በሕጋዊ መንገድ የመጡትን በሕገ ወጥ መንገድ መልሶ ማስገባት መያዝ ማከማቸት ማዘዋወር ማስተላለፍ እንዲገቡ ወይም እንዲወጡ ለማድረግ መሞከር እና እንደዚህ ላሉ ድርጊቶች መተባበርን እንደሚጨምር በአንቀጽ ተርጓሜ ሠጥቶበታል ከላይ እንደተጠቀሰው አመልካች ተግባሩን ሕጋዊ ነው ብሎ ሲከራከር በተለይ መሠረት ያደረጋቸው የአዋጅ ቁጥር ዐ አንቀጽ እና ለ ድንጋጌዎችን ነው አንቀጽ ሙሉ ይዘቱ ሲታይ ባለሥልጣኑ በኮንትሮባንድ ወደ አገር የሚገቡትን ወይም ከአገር የሚወጡትን ፅቃዎች እንቅስቃሴ ይቆጣጠራል ይከላከላል በዚሁ ሁፄታ የሚንቀሣቀሱ ዕቃዎችንና ማጓጓዣዎችን ይይዛል አስፈላጊውን ሕጋዊ አርምጃ ይወስዳል በማለት ሲደነግግ አንቀጽ ለ ደግሞ ወደ አገር አንዳይገቡ ወይም ከአገር አንዳይወጡ የተከለከሉ ገደብ የተደረገባቸው ወይም ቀረጥ እንዳይከፈልባቸው በማሰብ የተደበቁ ዕቃዎች በፍተሻ ሲገኙ ዕቃዎችን የመያዝ እንዲሁም እንደሁኔታው ማጓጓዣውን የማጓጓዣውን ኃላፊ ወይም የዕቃውን ባለቤት ይዞ ለምርመራ በጥበቃ ሥር የማቆየት ስልጣንና ኃላፊነት የጉምሩክ ባለሥልጣን ያለው መሆኑን ይደነግጋል ከአነዚህ ድንጋጌዎች ይዘት መገንዘብ የሚቻለው የጉምሩክ ባለሥልጣን በኮንትሮባንድ ወደ አገር የሚገቡትን ወይም ከአገር የሚወጡትን ዕቃዎች እንቅስቃሴ የመቆጣጠር የሚንቀሣቀሱ ዕቃዎችንና ማጓጓዣዎችን የመያዝና አስፈላጊ አርምጃዎችን የመውሰድ በሕገ ወጥ መንገድ መገልገያ የሆኑ መጓጓዣዎችን የመያዝና አስፈላጊ አርምጃዎችን የመውሰድ በሕገ ወጥ መንገድ መገልገያ የሆኑ መጓጓዣዎችን ጭምር ይዞ ለምርመራ በጥበቃ ስር የማቆየት ስልጣን በሕጉ የተሰጠው መሆኑን ነው እነዚህን ተግባራት የሚያከናውነው ግን ኮንትሮባንድ ተብሎ በሕግ የተሰጠው ትርጓሜ ተሟልቶ ሲገኝ ነው ተብሎ ይታመናል ማንኛውም የፅቃ እንቅስቃሴ ኮንትሮባንድ ስለመሆኑ አሣማኝ እና በቂ ምክንያት ሣይኖረው ባለሥልጣኑ መቤት እንዲይዝና እንዲቆጣጠር ሕጉ ስልጣን ተሠጥቶታል ተብሎ አይታሰብም እንዲሁም እቃው ኮንትሮባንድ ስለመሆኑ በቂ ጥርጣሬ ሲኖረውም ባለሥልጣኑ መሥሪያ ቤት ዕቃውን የመያዝ ስልጣን ያለው መሆኑን ከላይ የተጠቀሱት ድንጋጌዎች ይዘት ያሣያል የኮንትሮባንድ ድርጊት ደግሞ የኮንትሮባንድ እቃ ነው የተባለውን ጭኗል በተባለ መኪና ብቻ ይፈፀማል ወደሚለው ድምዳሜ የሚያደርስ ሕጋዊ ምክንያት የለም ድርጊቱ ወንጀል እንደመሆኑ መጠን የአድራጊዎች ተሣትፎም የተለያየ ደረጃና መልክ ሊኖረው እንደሚችል ይታመናል በመሆኑም የባለሥልጣኑ መሥሪያ ቤት በሕጉ የተሰጠውን ኃላፊነትና ተግባር ሲወጣ ኮንትሮባንድ ስለመሆኑ የጠረጠረውን ዕቃ የጫነ መኪና ከመያዝ ባለፈ በቂና አሣማኝ ጥርጣሬ እስካለው ድረስ የኮንትሮባንድ ወንጀሉ ተሣታፊ ነው የሚለውን መኪና ሁሉ በመያዝ በቁጥጥር ሥር የማዋል ሥልጣን አለው የሥር ፍርድ ቤት የኮንትሮባንድ እቃ ያልጫነ መኪናን አመልካች መያዙ ሕገወጥ ነው በማለት ሙሉ በሙሉ መደምደሙ ለአመልካች በሕግ ተለይቶ የተሰጠውን ስልጣንና ተግባር ከኮንትሮባንድ ወንጀል አፈፃፀምና የተሣትፎ ሁኔታ ጋር ያልተገናዘበ ሁኖ አግኝተናል ስለሆነም አመልካች መኪናውን መያዙ ሙሉ በሙሉ ሕገወጥ ተግባር ነው መባሉ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ነው ይሁን አንጂ የባለሥልጣኑ መሥሪያ ቤት በቂና አሣማኝ ጥርጣሬ ኑሮት አቃውን መያዝ ይችላል ማለት ተገቢና ምክንያታዊ ባልሆነ ጊዜ አቃውን ይዞ የመቆየት ስልጣን አለው ወደሚለው ድምዳሜ አያደርስም በመሆኑም መሥሪያ ቤቱ ኃላፊነቱንና ተግባሩን ሲወጣ በጥርጣሬ የያዘውን እቃ ተገቢና ምክንያታዊ በሆነ የጊዜ ገደብ ውስጥ አጣርቶ ተገቢውን አርምጃ መውሰድ አለበት በጥርጣሬ የያዘውን ንብረት ምክንያታዊ ለሆነ ጊዜ ከያዘና ስልጣን ያለው ፍርድ ቤትም ጉዳዩን አጣርቶ የተያዘው ንብረት እንዲለቀቅ ውሣኔ ከሰጠ በሁዋላ ባለሥልጣኑ መሥሪያ ቤት ወዲያውኑ ከለቀቀ ተገቢና ምክንያታዊ በሆነ ጊዜ ውስጥ ንብረቱ በመቆሙ የታጣውን ገቢ እንዲከፍል የሚገደድበት የሕግ አግባብ የለም የጊዜው ተገቢነትና ምክንያታዊነትም እንደ ጉዳዩ ባህርይና ከባቢያዊ ሁኔታዎች እየታየ ግንዛቤ ሊወሰድበት የሚገባው ነው በጥርጣሬ የተያዘው እቃ ከምክንያታዊ ጊዜ በላይ መያዙ ከተረጋገጠ ግን አመልካች በሕግ አግባብ ኃላፊ የማይሆንበት ምክንያት የለም እጃችን ወዳለው ጉዳይ ስንመለስ በአመልካች የተጠሪ መኪና የተያዘው የኮንትሮባንድ እቃ ጭኗል በሚል ጥርጣሬ ሣይሆን የኮንትሮባንድ እቃ የጫነ መኪናን አጀቦ ሲሄድ ነበር ሲሆን ጉዳዩ ሲጣራ ቆይቶ መኪናው እንዲለቀቅ በፍርድ ቤት ትአዛዝ የተሰጠ ሲሆን ፍርድ ቤቱ ትእዛዝ ከሰጠ በሁዋላ መኪናው ወዲያውኑ ተለቋል እንዲሁም ጉዳዩ እስከሚጣራና በፍርድ ቤት ውሣኔ ጉዳዩ እስከሚያልቅ ድረስ መኪናው በአመልካች ተይዞ የቆየው ለአምስት ወራት መሆኑ ተረጋግጧል ይሁን እንጂ አመልካች የተጠሪን መኪና የያዘው የኮንትሮባንድ አቃ የጫነ መኪና አጅቦ ሲሄድ ነው በሚል ምክንያት ሲሆን ይህንኑ ምክንያት በማጣራት ተገቢውን እርምጃ ያልወሰደበትን ምክንያት በስር ፍርድ ቤት አላስረዳም መኪናው ከተያዘበት ምክንያትና ከባቢያዊ ሁኔታዎች ስንነሣም ጉዳዩን አጣርቶ ተገቢውን እርምጃ ለመውሰድ ከሦስት ወራት ጊዜ በላይ ሊወሰድ ይችላል ብሎ ለመደምደም የሚያስችል ምክንያት የሌለ መሆኑን ተገንዝበናል በመሆኑም አመልካች የተጠሪን መኪና ከሶስት ወር ጊዜያት በላይ ያለበቂ ምክንያት ይዞ ለቆየባቸው ጊዜያት ለሁለት ወር ጊዜያት ተግባሩ ሕገ ወጥ በመሆኑ ኃላፊ የማይሆንበት ሕጋዊ ምክንያት የለም አመልካች የተጠሪን መኪና ለሁለት ወራት ይዞ መቆየቱ ሕገወጥ ነው ከተባለ ቀጥሎ አልባት ማግኘት ያለበት ጉዳይ የካሣ መጠን ነው ተጠሪ መኪናውን የቤት መኪና መሆኑን ጠቅሰው በኪራይ ብር ዐዐዐዐ ሰባት መቶ ብር በቀን ያገኙ እንደነበር ገልፀው የአምስት ወራት ገቢ እንዲከፈላቸው ይወሰን ዘንድ ዳኝነት ጠይቀዋል አመልካች ደግሞ ገቢው ሕጋዊ መሆኑ አልተረጋገጠም በማለት ተከራክራል የስር ፍርድ ቤትም የተጠሪን ክርክር ሙሉ በሙሉ ተቀብሏል ይሁን እንጂ የቤት መኪና በኪራይ ገቢ ሊያስገኝ እንደሚችል የሚታመን ቢሆንም የኪራይ ገቢ ግን ሕጋዊነቱ መረጋገጥ አለበትቋ ሕጋዊነቱ የሚረጋገጠው ደግሞ ከሚመለከተው አካል ተቀባይነት ያለው ማስረጃ የንግድ ስራ ፈቃድ ሲቀርብ ወይም በዚህ ረገድ ተገቢ ማስረጃ ቀርቦ ሕጋዊነቱ ሲረጋገጥ ነው በዚህ ጉዳይ የተጠሪ የኪራይ ገቢ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድን መሠረት አድርጎ የተገኘ ስለመሆኑ ሕጋዊ ማስረጃ አልቀረበበትም የስር ፍርድ ቤት ይህንኑ ሣያረጋግጥ የተጠሪ መኪና በኪራይ መንገድ ገቢ ታስገኝ ነበር በማለት መደምደሙ ገቢ ተቋርጦብኛል የሚል ወገን በተገቢው መንገድ የማስረዳት ግዴታ አለበት በሚል በፍብሕቁጥር የተቀመጠውን የሕግ መንፈስ ያላገናዘበ ነው በመሆኑም ተጠሪ መኪናቸውን በቀን በብር ዐዐዐዐ ሰባት መቶ ብር አከራይተው ገቢ ያስገኙ ነበር የሚለው የስር ፍርድ ቤት ድምዳሜ ሙሉ በሙሉ ተቀባይነት የሚያገኝበት የሕግ ምክንያት የለም በሌላ በኩል አመልካች የተጠሪ መኪና በሕጋዊ ንግድ በመሰማራት ተገቢውን ግብር ተጠሪ የከፈሉባት ስለመሆኑ ስላልተረጋገጠ ገቢ ተቋርጧል ለማለት አይቻልም በማለት ያቀረበው ክርክርም ተቀባይነት የሌለው ነው ምክንያቱም የተጠሪ መኪና የቤት መኪና መሆኗ እና በአመልካች ደግሞ ለሁለት ወራት ያህል ያለ በቂ ምክንያት በቁጥጥር ስር መዋሏ እስከተረጋገጠ ድረስ ተጠሪ ላይ ሙሉ በሙሉ የጥቅም ማጣት አልደረሰባቸውም ለማለት የሚያስችል ምክንያት የለምና ተጠሪ ለራሣቸውም ሆነ ለቤተሰባቸው የትራንስፖርት አገልግሎት መኪናውን እንደሚጠቀሙ የሚታመን ሲሆን መኪናው በአመልካች ቁጥጥር በመዋሉ ምክንያት ደግሞ ለወጪ እንደሚዳረጉ አሙን ነው በመሆኑም ተጠሪ ሙሉ በሙሉ ያጡት ጥቅም የለም ለማለት የሚያስችል ምክንያት የለም ይሁን እንጂ መኪናውን ባለመገልገላቸው የደረሰባቸው እርግጠኛ ወጪ ይህ ነው ብሎ ለመደምደም መነሻ የሚሆን ማስረጃ አልቀረበም ሆኖም ስለ ጉዳቱ ምን ያህል ኪሣራ እንደሚከፍል በትክክል ለመወሰን ያልተቻለ እንደሆነ ዳኞቹ የነገሮቹን ተራ ሁኔታዎችንና ተጎጂውም ያደረገውን ጥንቃቄ አመዛዝነው በመገመት የኪሣራውን ልክ በርትዕ ሊወስኑ እንደሚችሉ በፍብሕቁጥር ዐ ስር በግልጽ ተመልክቷል በመሆኑም ተጠሪ ያጡት ጥቅም በርትዕ ሊወሰን የሚገባው ሁኖ በመገኘቱ ይህ ችሎት ተጠሪ ለሁለት ወራት ያህል ያጡት ጥቅም ለእያንዳንዱ ወር ከብር ዐዐዐዐ ሁለት መቶ ብር በላይ ሊሆን እንደማይችል ገምቷል በአጠቃላይ የበታች ፍርድ ቤቶች ኃላፊነትን በተመለከተ የሰጡት ውሣኔ አመልካች በአዋጅ ቁጥር ዐ መሠረት የተሰጠውን ስልጣን ከውል ውጪ ኃላፊነትን በተመለከተ ከተቀመጡት ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ ያላገናዘበ ሲሆን የካሣ መጠኑም በክርክሩ ሂደት የተረጋገጡትን ሁኔታዎችና ስለካሣ መጠን አወሳሰን የተመለከቱትን የፍትሐብሔር ድንጋጌዎችን መሠረት ያላደረገ አንዲሁም ይህ ሰበር ሰሚ ችሎት በተመሣሣይ ጉዳዮች ከሰጠው አስገዳጅ የሕግ ትርጉም ጋር የማይጣጣም ሁኖ ስለአገኘነው ውሣኔው መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ሁኖ አግኝተናል በዚህም መሠረት የሚከተለው ተወስኗል ውሣኔ በአማራ ክልላዊ መንግሥት ደቡብ ወሎ መስተዳድር ዞን ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ዐ ታህሣሥ ዐ ቀን ዐዐ ዓም ተሰጥቶ በክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመቁ ዐዐ ጥር ዐ ቀን ዐዐ ዓም በትእዛዝ የፀናው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ተሻሽሏል አመልካች የተጠሪን መኪናን የያዘው በሕጉ የተሰጠውን ስልጣን ሲያከናውን ቢሆንም መኪናውን ይዞ የቆየው ተገቢና ምክንያታዊ ነው ሊባል ከሚቻለው ጊዜ በላይ በመሆኑ ከሶስት ወራት ጊዜያት በላይ መኪናውን ይዞ ለቆየባቸው ለሁለት ወራት የተቋረጠ ገቢ የማይከፈልበት የሕግ አግባብ የለም ብለናል አመልካች ለተጠሪ ሊከፍል የሚገባው የሁለት ዐር የቀን ገቢ በብር ዐዐ ሁለት መቶ ብር ሲታሰብ የሚመጣው ብር ዐዐዐዐዐ አስራ ሁለት ሺህ ብር ነው ብለናል መዝገቡ ያለቀለት ስለሆነ ወደ መቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች ሐጎስ ወልዱ ዳሼ መላኩ ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች አቶ ዓለሙ ጋባ ጠበቃ ወልደስላሴ ቀረቡ ተጠሪ የፌዴራል ገቢዎች ጉምሩክ ባለሥልጣን ዐቃቤ ሕግ ሽመልስ አበበ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ ከተጨማሪ አሴት ታክስ ጋር ተያይዞ የተነሳን የወንጀል ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የአሁኑ ተጠሪ በአሁኑ አመልካች ላይ በመሠረተው ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም ኛ አመልካች የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ቁጥር በአዋጅ ቁጥር እንደተሻሻለው አንቀፅ እና ለ ስር የተመለከተውን በመተላለፍ በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ክልል ውስጥ በሚገኝ ቁጥሩ በተሰጠውና በንግድ ፈቃድ ቁጥር የሚሠራ የዓባይ ዙሪያ ሆቴል ተብሎ በሚጠራው ቤት ጥር ቀን ዓም ከቀኑ አከባቢ የአንድ ለስላሳ እና ሻይ ግብይት በብር ያለተጨማሪ አሴት ታክስ ደረሠኝ በሠራተኛቸው አማካይነት በመሸጣቸው ተከሰዋል የሚል ሲሆን ሁለተኛው ክስ የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ቁጥር እንደተሻሻለው አንቀፅ በአንቀጽ መ ስር የተመለከተውን በመተላለፍ በድርጅቱ ውስጥ በባልሥጣኑ እውቅና የተሰጠበት የሽያጭ መመዝገቢያ መሥሪያ ከህዳር ቀን ዓም እስከ ታህሳስ ቀን ዓም ድረስ ባለው ጊዜ ገዝቶ የመጠቀም ግዴታ የተጣለበት ቢሆንም በሆቴሉ ውሰጥ በባለስልጣኑ መሥሪያ ቤት እውቅና ያልተሰጠውንና ናን ፊስካላይዝድ ማሽን ሲጠቀሙ ተገኝተዋል የሜል ነው አመልካችም እንደ አቃቤ ክስ ድርጊቱን ያለመፈጸማቸውን በመግለፅ ክሱን ክደው የተከራከሩ ሲሆን ተጠሪ አሉኝ ያላቸውን የሰው ምስክሮችን አስቀርቦ አሰምቷል ከዚህም በኋላ አመልካች እንዲከላከሉ ተደርጎ የመከላከያ ምስክሮችን አስቀርበው አሰምተዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም ጉዳዩን መርምሮ የአመልካች መከላከያ ምስክሮች የአቃቤ ሕጉን ማስረጃዎችን ያላስተባበሉ መሆኑን በመግለፅ ቃላቸውን ውድቅ ከአደረገ በኋላ አመልካችን በአቃቤ ሕግ በኩል ተጠቅሶ በቀረበባቸው ድንጋጌ ስር ጥፋተኛ በማድረግ በኛ ክስ በሁለት አመት ከስድስት ወር ጽኑ አስራትና በብር ሃምሳ ሺህ ብር በሁለተኛው ክስ ደግሞ በአንድ አመት እሥራት በድምሩ በሦስት አመትና በስድስት ወር እስራትና በብር ቀምሳ ሺህ ብር እንዲቀጡ ሲል ወስኗል ከዚህም በኋላ አመልካች በስር ፍርድ ቤት በተላለፈባቸው የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔ ቅር በመሰኘት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው ፍርድ ቤቱ ተጨማሪ ማስረጃዎችን ከተቀበለና ግራ ቀኙን ከአከራከሩ በሁዋላ በአመልካች ላይ የተሰጠውን የጥፋተኝነትን ውሳኔ ሙሉ በሙሉ በመቀበል የእስራት ቅጣት ውሳኔውን ግን ወደ ሁለት አመት አሥራት ዝቅ አድርጎ የገንዘብ መቀጮውን ደግሞ አንዳለ በመቀበል የስር ፍርድ ቤትን ውሳኔ አሻሽሉ ወስኗል የሰበር አቤቱታው የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች ጠበቃ ያቀረቡት የሰበር አቤቱታ ነሐሴ ቀን ዓም የተፃፈ ሲሆን ይዘቱም ባጭሩ የበታች ፍርድ ቤቶች አመልካችን ጥፋተኛ በማለት የወሰኑት በሕጉ አግባብ አቃቤ ሕግ ባላስረዳበትና ተጨማሪ ማስረጃዎችም ቢሆኑ አመልካች ደረሠኙን እንዲታተም ለማድረግ እንዲሁም ማሽኑን ለማስገባት ተገቢውን ጥረት ሲያደርግ የነበረ መሆኑን ባረጋገጡት ሁኔታ ስለሆነ የጥፋተኝነት ውሳኔው ሊሻር የሚገባው ነው በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው የሰበር አቤቱታው ተመርምሮም አመልካች የተጨማሪ አሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆኑ በመቤቱ የተገለፀለት ደብዳቤ እጁ ከገባ ከታህሳስ ቀን ዓም ጊዜ ጀምሮ መቤቱ በሰጠው ጊዜ ውስጥ አስፈላጊውን ደረሠኞችንና የሂሳብ መኪና ለማስገባት ተገቢውን አንቅስቃሴ ሲያደርጉ መቀየቱ በስር ፍርድ ቤቶች ተረጋገጦ አያለ ጥፋተኛ ተብለው መቀጣታቸው በአግባቡ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ተብሎ በመታዘዙ ተጠሪ ቀርቦ አመልካች ጥፋተኛ ተብለው ሊቀጡ ይገባል በሚል የተሰጠው ውሳኔ ሕጉን መሠረት ያደረገ መሆኑን ዘርዝሮ ውሳኔው ሙሉ በሙሉ ሊጸና ይገባል ሲል ተከራክራል የአመልካች ጠበቃም ባቀረቡት የመልስ መልስ የሰበር አቤቱታቸውን በማጠናከር ተከራክረዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆኑት ውሳኔዎችና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመረውም የችሎቱን ምላሽ የሚያስፈልገው አቢይ ነጥብ አመልካች ጥፋተኞች ተብለው መወሰኑ በአግባቡ ነው። የሚለውን በተመለከተ ከፍ ሲል እንደተገለፀው በቀጥታ ክስ ለፍቤት ቀርቦ የሚታይ ጉዳይ አይደለም የጥብቅና ክልከላ ጉዳይ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት ሥልጣኑ ለሚመለከተው የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በይግባኝ ደረጃ ቀርቦ ታይቶ የሚወሰን እንጂ ክልከላ ይወገድ በሚል በቀጥታ ለፍቤት አቤቱታ የሚቀርብበት ባለመሆኑ የፍሥሥሕቁ ድንጋጌ በአንዲህ አይነቱ ጉዳይ ተፈፃሚነት አይኖረውም ተጠሪ የአሁኑ አመልካች የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በሰጠው ውሣኔ መሠረት እንደገና ጉዳዩን አይቶ ተገቢውን ውሣኔ ለመስጠት ባለመፈለግ የሚያዘገየው ከሆነ በውሣኔው መሠረት እንዲፈፀምላቸው ማመልከት ያለባቸው ለፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ነው በውሣኔው መሠረት እንዲፈጸም ሊያስገድደው የሚችለውም ይኹው ውሣኔውን የሰጠው ፍቤት ነው የአሁኑ ተጠሪ በዚህ መንገድ በመጠየቅ በጥብቅና ፈቃድ ጥያቄው ላይ ውሣኔ እንዲሰጥ ማድረግ ሲገባቸው አመልካች የጥብቅና ፈቃድ ክልከላ አድርጐብኛል በማለት በፍሥሥሕቁ መሠረት ክልከላው ይወገድ በሚል በቀጥታ ለፍቤት የክስ አቤቱታ ያቀረቡት በሕጉ አግባብ ስላልሆነ ተቀባይነት የለውም የሥር ፍቤትም የጥብቅና ፈቃድ ጉዳይን በተመለከተ በተለይ በወጣው አዋጅ ቁጥር በተደነገጉት ድንጋጌዎች መሠረት ታይቶ የሚወሰንና ለፍቤትም የሚቀርበው በይግባኝ ደረጃ ብቻ መሆኑ እየታወቀ የጥብቅና ፈቃድ ክልከላ ተደርጓል በሜል ምክንያት በቀጥታ በፍሥሥሕቁ መሠረት የቀረበውን ክስ በመቀበል የአሁኑ አመልካች ለተጠሪው የጥብቅና ፈቃድ በመስጠት እንዲመዘግባቸው በሚል የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ ስለተገኘ የሚከተለው ተወስኗል ውሣኔ ከዓ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው ውሣኔ እና የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመቁ በ ዓም የሰጠው ትእዛዝ በፍሥሥሕ ቁ መሠረት ተሽራል ግራ ቀኙ ወጪና ኪሳራ ይቻቻሉ በዚህ መዝገብ የተሰጠው ፍርድ ግልባጭ ለሥር ፍቤቶች ይተላለፍ መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ሃዓ የሰመቁ የካቲት ቀን ዓም ዳኞች ሐጎስ ወልዱ ዳሼ መላኩ ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች የኦሮሚያ መንገዶች ባለሥልጣን ሠላማዊት ሀይሉ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ከበደ ወዳጆ አልቀረቡም መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካች የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሉትና የሰበር ችሎት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልን በማለት ስላመለከቱ ነው ክርክሩ በመጀመሪያ የታየው በወሮጉድሩ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነው በዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተጠሪ ከሳሽ አመልካች ተከሳሽ ሆነው ተከራክረዋል ለሥር ፍርድ ቤት ተጠሪ በከሳሽነት ቀርቦ አመልካች ተከሳሽ በጅማ ገነት ወረዳ ውስጥ የገጠር መንገድ ሲጠግን አላግባብ በእርሻ መሬት ይዞታዬ በመግባት የተለያዩ ቋሚ አትክልቶች የሰብል ምርትና ሣር ቤት አውድሞብኛል ተከሳሽ በቀፈረው ጉድጓድ በሬ ገብቶ ስለሞተብኝ የበሬውንም ዋጋ እንዲከፍለኝ በማለት በአጠቃላይ የጉዳቱን መጠን ብር ብር በመገመት ካሳ እንዲከፈለው ክስ አቅርቧል አመልካች በተከሳሽነት ቀርቦ የይርጋ ጊዜው አልፏል ሥራ ያሠራሁት በክልሉ አዋጅ ቁጥር በተሰጠኝ ሥልጣንና ሀላፊነት መሠረት ነው ከሳሽ አሉ የሚሏቸው ንብረቶች በቦታው ላይ አልነበረም የበሬ ዋጋ ልንከፍል አንገደድም የሚል ክርክር አቅርቧል የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ከመረመረ በላ አመልካች ተከሳሽ በተጠሪ ይዞታ ሥር የነበሩ ግምታቸው ብር ሰባት ሺህ ስምንት መቶ ሀምሳ ብር ያላቸው የተለያዩ ተክሎች አውድሟል የከሳሽተጠሪ በሬ ተከሳሽ ከቆፈረው ጉድጓድ ገብቶ የሞተ ስለሆነ ብር ሁለት ሺህ አምስት መቶ ብር በጠቅላላው ብር አስር ሺ ሶስት መቶ ሀምሳ ብር አመልካች ለተጠሪ ይክፈል በማለት ወስኗል አመልካች በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርበዋል የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ ይዞታው የተጠሪ ይዞታ መሆኑ በተጠሪ ይዞታ ላይ ያለው ተክል ላይ አመልካች አላግባብ ጉዳት እንዳደረሰ የተረጋገጠ መሆኑ ስለተረጋገጠ አመልካች ለተጠሪ ብር ሰባት ሺህ ሰባት መቶ ሀምሳ ብር እንዲከፍል የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ በአግባቡ ነው አመልካች የበሬ ዋጋ ግምት ለተጠሪ እንዲከፍል የሰጠው ውሣኔ ተገቢ አይደለም በማለት የሥር ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ በማሻሻል ወስኗል አመልካች የሰበር አቤቱታ ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት ያቀረበ ቢሆንም የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት የክልሉ ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጠውን ውሣኔ አፅንቶታል አመልካች ጳጉሜ ቀን ዓም በተፃፈ የሰበር አቤቱታ የሥር ፍርድ ቤት በፍታብሔር ህግ ቁጥር ን በመጥቀስ ያቀረብነውን የይርጋ መቃወሚያ ውድቅ ያደረገው አላግባብ ነው በመሬቱ ላይ አትክልትና ንብረት አንደሌለ ተረጋግጦ እያለና በአዋጅ በተሰጠኝ ሥልጣን መሠረት መንገድ የጠገንኩ መሆኑ ተረጋግጦ እያለ ካሣ እንድንከፍል የተሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት አመልክቷል ተጠሪ በበኩሉ አመልካች የጠቀሳቸው የይርጋ ድንጋጌዎች ማለትም የፍታብሔር ህግ ቁጥር እና የፍታብሔር ህግ ቁጥር በእኔና በአመልካች መካከል ባለው ክርክር ተፈፃሚነት የላቸውም አመልካች በህጋዊ ይዞታዬ ላይ በነበሩት ቋሚ አትክልቶች ላይ ጉዳት ማድረሱ በማስረጃ ተረጋግጧል ስለሆነም የበታች ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የለበትም በማለት መልስ ሰጥቷል አመልካች የመልስ መልስ አቅርቧል ከሥር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር የቀረበው ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም መዝገቡን መርምረናል መዝገቡን እንደመረመርነው አመልካች ለህዝብ ግልጋሎት የሚሰጥ የመንገድ ጥገና ሥራ በሚያከናውንበት ወቅት የተጠሪን ይዞታና በተጠሪ ይዞታ ላይ ያሉ የተለያዩ ተክሎች ላይ ጉዳት ስላደረሰ ካሣ እንዲከፍላቸው ያቀረቡት ጥያቄ ከውል ውጭ የሚደርስ ሀላፊነትን የሚመለከት ክስ ሆኖ አላገኘነውም ተጠሪ ያቀረቡት ጥያቄ አመልካች ይዞታውን ለህዝብ ጥቅምና ግልጋሎት የሚውል መንገድ ለመጠገን ከወሰደ በህገ መንግስቱ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ መሠረት በይዞታው ላይ ለነበረው ንብረት ተመጣጣኝ ካሣ የመክፈል ሀላፊነት አለበት ስለዚህ በመሬቱ ላይ የነበሩትን ተክሎች ዋጋ ይክፈለኝ የሚል ይዘት ያለው ነው በህገመንግስቱ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ መሠረት ለተወሰደ ንብረት ካሣ እንዲከፈላቸው ተጠሪ የመጠየቅ መብት በፍታብሔር ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ እና በፍታብሔር ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ የተደነገገው የሁለት ዓመት የይርጋ የጊዜ ገደብ የማይገደብ መሆኑ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሉት በሰበር መዝገብ ቁጥር አስገዳጅ የህግ ትርጉም የሰጠበት በመሆኑ የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ሆነ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የተጠሪ ክስ በሁለት ዓመት የይርጋ የጊዜ ገደብ አይታገድም በማለት የሰጡት ውሣኔ ተገቢና መሠታዊ የህግ ስህተት የሌለበት ሆኖ አግኝተነዋል ተጠሪ በይዞታ መሬቴ ላይ ነበሩ ከሚላቸው የተለያዩ አይነት ቋሚ ዛፎችና አትክልቶች ጠቅላላ ግምት ከብር ስልሣ ሺህ ብር በላይ እንደነበርና የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ፍሬ ጉዳይ የማጣራትና ማስረጃ የመመዘን ሥልጣናቸውን ተጠቅመው በተጠሪ ይዞታ ላይ የነበሩትና በአመልካች ጉዳት የደረሰባቸው ተክሎችና ዛፎች ግምት ሰባት ሺህ ሰባት መቶ ሀምሳ ብር መሆኑን በማረጋገጥ አመልካች ይህንን ገንዘብ ለተጠሪ እንዲከፍል ወስነዋል አመልካች በቦታው ላይ ምንም አይነት ንብረት የለም በማለት በሰበር አቤቱታው የሚከራከር ቢሆንም ይህ የአመልካች ክርክር የፍሬ ነገር ክርክር ሆኖ አግኝተነዋል ስለሆነም አመልካች የካሣውን መጠን በተመለከተ ያቀረበው አቤቱታ ለሰበር ችሎት በህገ መንግስቱ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ሀ እና በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ከተሰጠው ሥልጣን ውጭ የቀረበና ሕጋዊ መሠረት የሌለው በመሆኑ አልተቀበልነውም በአጠቃላይ የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ በማሻሻል የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎትና ሰበር ችሎት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የሌለበት ነው በማለት ወስነናል ውሣኔ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎትና የሰበር ችሎት የሰጡት ውሣኔ ፀንቷል በዚህ ፍርድ ቤት ጥቅምት ቀን ዓም የተሰጠው የዕግድ ትዕዛዝ ተነስቷል በዚህ ፍርድ ቤት ያወጡትን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ራታ የሰመቁ ግንቦት ቀን ዓም ዳኞች ሐጉስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሣ አዳነ ንጉሜ አመልካቾችቾች ኤርሰዴ ንግድ ኃየተየግል ማህበር ጠበቃ አቶ አብዱርማን መሀመድ ቀረቡ አቶ ፀደቀ ማርቆስ ጠበቃ አቶ ዳንኤል ወጊዮርጊስ ቀረቡ ተጠሪ የፌዴራል ዐሕግ አልቀረቡም መዝገቡን መርምር የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ የአሁን ተጠሪ ለሥር የፌየመደፍቤት ያቀረባቸው ሁለት የወንጀል ክሶችን ሲሆን ኛ ክስ በሥር ኛ ተከሳሽ በአሁን ኛ አመልካች ላይ የቀረበ ነው የክሱ ፍሬ ቃልም ተከሳሹ በ ዓም የወጣውን የወንጀል ህግ አንቀጽ እና የቡና ጥራት ቁጥጥር እና ግብይት አዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና በመተላለፍ የቡና ላኪነት ፈቃድ አውጥቶ በቡና ግብይት ሥራ ላይ ተሠማርቶ ሲንቀሳቀስ በአንድ የምርት ዘመን ከጨረታ ማዕከላትና ከኢትየምርት ገበያ የገዛውን ቡና የሚቀጥለው የምርት ዘመን ከመድረሱ በፊት በሚመለከተው ገበያ አቅርቦ መሸጥ ሲገባው መጋቢት እና የቡና ክምችቶ ቆጠራ በተደረገበት ወቅት በድርጅቱ መጋዘኖች ከተገኘው ኪሎ ግራም ውስጥ ለኤክፖርት የተዘጋጀ ኪግ የከረመ ቡና ለገበያ ሳያቀርብና ለሚመለከተው አካል ሳያሳውቅ ቡና አከማችቱ በመገኘቱ ተከሷል የሚል ሲሆን ኛ ክስ በሥር ኛ ተከሳሽ በአሁኑ ኛ አመልካች ላይ የቀረበ ነው ኛ የሥር ተከሳሽ የኛ ተከሳሽ ድርጅት ሥራ አስኪያጅ በመሆኑ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና ሥር በኛ ክስ የተመለከተውን የወንጀል ድርጊት በመፈፀሙ ተከሷል የሚል ነው የሥር የፌየመደፍቤትም የግራ ቀኙን ክርክር ከቀረቡት ማስረጃዎች አንፃር በመመርመር በሰጠው ፍርድ ኛ ተከሳሽን ክስ በቀረበበት የወንጀል ህግ አንቀጽ እና በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሥር ጥፋተኛ ነው በማለት በብር እንዲቀጣ የወሰነ ሲሆን ኛ ተከሳሽ የድርጅቱ ሥራ አስኪያጅ በመሆኑ በአዋጅ አንቀጽ ሥር ጥፋተኛ ሆኖ በ ዓመት ቀላል እሥራት እና በብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጣ ወስኖበታል በዚሁ በፌየመደረጃ ፍቤት ውሳኔ የሥር ተከሳሾች ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለሥር የፌከፍተኛ ፍቤት ያቀረቡ ሲሆን ከፍተኛ ፍቤትም የግራ ቀኙን ተከራካሪዎች ካከራከረ በኋላ በወመሥሥህቁ ለ መሠረት የሥር የመደፍቤትን የጥፋተኛነትና የቅጣት ውሳኔን አጽንቷል የሰበር አቤቱታም የቀረበው በሥር ፍቤቶች ውሳኔ ላይ መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ተፈጽሟል በሚል ሲሆን አመልካቾች በዋናነት የጠቀሱአቸው የቅሬታ ነጥቦችም የተጠሪ ክስ አቀራረብ ከአዋጅ ቁጥር አንቀጽ አባባል ጋር ተጣጥሞ ባለመቅረቡ በወመሥሥህቁ መሠረትም የአመልካቾችን የመከላከል መብት የሚያጣብብ በመሆኑ ክሱ ተሻሽሎ እንዲቀርብ ያቀረብነውን ተቃውሞ የሥር ፍቤት ውድቅ ማድረጉ ያለአግባብ ነው የወንጀሉ አፈፃፀም ከጥርጣሬ በፀዳ መልኩ ሳይረጋገጥ የጥፋተኛነትና የቅጣት ውሣኔ መሠጠቱ ተገቢነት የለውም ከረመ የተባለው ቡና የምርት ዘመኑ ሳያልፍ ጥር ቀን ዓም ተሸጦ የውል መፈፀሚያው ቀን የክፍያ ማረጋገጫ የቀረበበት ቀን ተደርጐ መወሰዱ ያለአግባብ ነው የሚሉ ናቸው ለሰበር አቤቱታ ተጠሪው በሰጠው መልስ አመልካቾች ክሱ ተጠቅሶ የቀረበብንን የአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ዝርዝር ሁኔታን አያሟላም በማለት በወመሥሥህቁ እና መቃወሚያ በማቅረብ ተሻሽሎ እንዲቀርብ ጠይቀን ታልፎብናል ያሉትን በሚመለከት የሥር ፍቤት ምላሽ አንድንሰጥበት በጊዜው ጠይቆን አመልካቾች ቡናን ወደ ውጪ ሀገር ለመላክ ፈቃድ አውጥተው የሚንቀሣቀሱ አንደመሆናቸው መጠን ቡናን ለማገበያየት ፈቃድ ካለው አካል የገዙትን ያልተዘጋጀ ቡና ለኤክስፖርት በሚመጥን መልኩ አዘጋጅተው ወደ ውጪ ሀገር ከሚልኩ በስተቀር ቡናውን ለሌላ አላማ ሊያውሉት እንደማይችሉና የተከማቸውም ቡና ለግብይት የሚውል መሆኑን አስረድተናል አመልካቾች የሽያጩ ጊዜ ከማለፉ በፊት ሽያጩ ተከናውኗል ያሉትም ቢሆን ገዥ ነው የተባለው ኩባንያ የግዥ ማረጋገጫ የላከው የካቲት ቀን መሆኑን አመልካቾች ያልካዱት ሲሆን ይህም የሚያሳየው ሽያጩ የተጠናቀቀው የካቲት ቀን ዓም መሆኑን ነው ስለሆነም የቡና ጥራት ቁጥጥርና ግብይት አዋጅ ቁጥር ን ተከትሎ የወጣው መመሪያ ላይ ላልታጠበ ቡና የተመለከተው የገጊዜ ገደብ ካለፈ በኋላ የተከናወነ ሽያጭ ነው በማለት የአመልካቾች አቤቱታ ውድቅ እንዲደረግና የሥር ፍቤት ውሣኔ እንዲፀና ጠይቋል አመልካቾች በሰጡት የመልስ መልስ ክርክራቸውን በማጠናከር አቅርበዋል የግራቀኙ ክርክር ከዚህ በላይ በተገለፀው አኳኋን የቀረበ ሲሆን አኛም በሥር ፍቤቶች የጥፋተኛነትም ሆነ የቅጣት ውሳኔ ላይ መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ተፈጽሟል ወይስ አልተፈፀመም የሚለውን ጭብጥ ይዘን ክርክሩን እንደሚከተለው መርምረናል ተጠሪ በመጋቢት ቀን እና መጋቢት ዓም በአመልካቾች መጋዘን ባደረገው ቆጠራ ኪሎ ግራም የከረመ ያልታጠበ ቡና ተከማችቶ የተገኘ ሲሆን ተጠሪዎች ግን ተከማችቶ ተገኝቷል የተባለው ቡና በጀርመን ሀገር የሚገኝው ሀምቡርግ የተባለው ኩባንያ ጥር ቀን ዓም በቃል በተደረገ ስምምነት መግዛቱንና የካቲት ቀን ዓም የስምምነት ደብዳቤ መላኩና ቡናውም ሳይጫን የዘገየው ገዥው ተግባሩን ባለመወጣቱ ምክንያት ነው በሚል ተከራክሯዋል ይሁን እንጂ ተጠሪዎች ቡናው በመጋዘናቸው ተከማችቶ የቆየ ስላለመሆኑ ክደው አልተከራከሩም ይህ የከረመው ቡና ያልታጠበ እስከሆነ ድረስ ኢዲስ አመት ከገባ ከየካቲት ቀን እስከ ሚቀጥለው ጥር ድረስ ወደ ገበያ ወጥቶ መሸጥ የነበረበት መሆኑን የሥር ፍቤት የፍሬ ነገርን ክርክር በሚያጣራበት ጊዜ የተጠሪ ምስክሮች ቀርበው ሙያዊ ምስክርነት የሰጡ ሲሆን ቡናው በተለያዩ ችግሮች ለገበያ ካልቀረበ ደግሞ ለሚመለከተው አካል የማስታወቅ ግዴታ አመልካቾች ያለባቸው መሆኑን አዋጅ ቁጥር እና ይኸንኑ አዋጅ ለማስፈፀም የወጣው ደንብ ቁጥር እንዲሁም የግብርናና ገጠር ልማት ሜኒስቴር ያወጣው መመሪያ ይደነግጋሉ በመሆኑም ቡናው ስለመክረሙ በሕጉ በተጣለባቸው ግዴታ መሠረት አግባብ ላለው የመንግስት አካል አመልካቾች እስካላሳወቁ ድረስ የተጠቀሰባቸውን የቡና ጥራት ቁጥጥርና ግብይት አዋጅ ጥሰው ተገኝተዋል በማለት የጥፋተኛነት እና የቅጣት ውሳኔ የተሰጠባቸው በአግባቡ ስለሆነ በሥር ፍቤቶች ውሣኔ የተፈፀመ መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት አላገኘንም ውሳኔ የሥር የፌየመደፍቤት በመቁ በቀን ዓም በዋለው ችሎት የሰጠው ፍርድ እንዲሁም የፌዴራል የፌከፍቤት በመቁ በቀን ዓም የሰጠው ፍርድ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የሌለባቸው በመሆኑ በወመህሥሥቁ ለ ፀንቷል መዝገቡ የተዘጋ ስለሆነ ወደ መዝገብ ቤት ተመላሽ ይሁን ዖሜፀነያ ይነጓምነፖ ምሞቻ ፊረማ ፅፅያ ቅመ የሰመቁ ግንቦት ቀን ዓም ዳኞች ሐጎስ መልድ አልማው ወሌ አሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሣ አዳነ ንጉሜ አመልካች የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ነገረፈጅ ተስፋዬ ከርጋ ቀረቡ ተጠሪዎች አቶ ወልዱ በየነ ቀረቡ አቶ ታምሩ አያለው ቀረቡ አቶ አየለ ዋቀዮ በኛ እና ኛ ተጠሪዎች ተወካይነት ቀረቡ አቶ ተስፋዬ በዳዳ መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የደሞዝ ጨማሪን የሚመለከት ክርክር ሲሆን የአሁን ተጠሪዎች በበታች ፍቤት ከሣሾችና አመልካች ደግሞ ተከሣሽ ነበር ክሱ የቀረበው በኦሮሚያ ብሔክመንግሥት የምሥረቅ ኦሮሚያ አሰሪና ሠራተኛ ወሳኝ ቦርድ ሲሆን ቀርቦ የነበረው ክስ በጡረታ አድሜያችን የጡረታ አበል ያገኙ የነበረና ተከሣሽ በኮንትራት ሲቀጥረን በጡረታ በምናገኘው ክፍያ ላይ ብር ጨምሮ ይከፍለን የነበረና የጡረታ ደብተራችንም የተመለሰ መሆነ ይሁን እንጂ የጡረታ እና ዋስትና ባለሥልጣን ከሐምሌ ዓም ጀምሮ ጭማሪ ቢያደርግም የአሁን ተከሣሽ በደሞዛችን ላይ እንዲጨምርልን ስንጠይቅ መልስ ሣይሠጠን ቆይቶ ከጥር ቀን ዓም እስከ ግንቦት ቀን ዓም ድረስ ያለውን ብቻ ከፍሎናል ስለዚህ ከሐምሌ ቀን ዓም አስከ ታህሣሥ ቀን ዓም ድረስ ያለውን የ ወር ውዝፍ አንዲከፍል የሚል ነበር ተከሣሽ በበኩሉ በሠጠው ከሣሾች በጡረታ ላይ የነበሩ ቢሆንም በግልዕ ውል በአዋጅ ቁ አንቀጽ መሠረት ተቀጥረው አንደማንኛውም ሠራተኛ የሚመለከታቸውን ደሞዝና ጥቅማጥቅም እያገኙ ነው ማህበርዊ ዋስትና በኑሮ ውድነት ምክንያት ደሞዝ ሲጨምር እኛም መጨመር እንዳለብን የተደረገ ስምምነት የለም። እንዲሁም ክሱ በይርጋ ቀሪ የሆናል በማለት ተከራክሯል ቦርዱ ከላይ እንደተመለከተው ከክርክር በላ የቀረበው ክስ የሕግ ድጋፍ የለውም በማለት ውድቅ አድርጓል በዚህ ውሣኔ የአሁን ተጠሪዎች ቅር በመሠኘት ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ብለው ፍቤቱ ከክርክር በኋላ የአሁን አመልካች ከሐምሌ ቀን ዓም ጀምሮ መንግሥት በጨመረው መሠረት ለአሁን ተጠሪዎች ሊከፍላቸው ይገባል በማለት የቦርዱን ውሣኔ በመሻር ውሣኔ ሰጥቷል አሁን የቀረበው ቅሬታ ከዚሁ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ውሣኔ ሲሆን በ ገጽ በተፃፈ አቤቱታ መንግሥት የሰጠውን ጭማሪ አስቀምጦ በውላችን ውስጥ የካተተ ነገር ባለመኖሩ ልንከፍል አየገባም በተጨማሪም ክሱ በይርጋ ይታገዳል በማለት አመልክቷል ጉዳዩ ለሰበር ሰሚ ችሎት ያስቀርባል በመባሉ ተጠሪዎች በ ዓም ገጽ ላይ ጽፈው ባቀረቡት መልስ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ በአግባቡ በመሆኑ አንድፀና የሚል ነበር ከዚህ በኋላ አመልካች የመልስ መልስ እንድያቀርብ በተቀጠረበት ባለመቅረቡ መዝገቡ ለምርመራ አድሯል በግራ ቀኙ የተደረገው የክርክር ሂደቶች ከላይ የተመለከተው ሲሆን ችሎቱም የቀረበውን ቅሬታ ከተያዘው ጭብጥና ከሚመለከታቸው ሕጎች ጋር መርምሮአል እንደመረመርነውም ጉዳዩ ለሰበር ሰሚ ችሎት ያስቀርባል ሲባል የክፍያውን አግባብነት በግራ ቀኙ መካከል ከተመሠረተው የሥራ ውል አኳያ ለመመርመር ነው ችሎቱም ጉዳዩን ከዚህ አኳያ መርምሮታል በመጀመሪያ ደረጃ የአሁን ተጠሪዎች በጡረታ ላይ የነበሩ ሰዎች ሆነው የቅጥር ውል ከአሁን አመልካች ጋር የፈፀሙ ስለመናቸው አላከራከረም ይሄ የሥራ ውል ግንኙነት በመፈጠሩ ምክንያት የጡረታ ደብተራቸውን ለሚመለከተው የመንግሥት አካል የመለሱ መሆናቸውን ተጠሪዎች ራሣቸው አመልክተዋል በግራ ቀኙ የሥራ ውል ውስጥ አመልካች ለአሁን ክስ ምክንያት የሆነውን ክፍያ ለመክፈል የገባው ግዴታ ያለመኖሩን አመልካች የተከራከረ ሲሆን ተጠሪዎችም በውላቸው ውስጥ የተቀመጠ ግዴታ ስለመኖሩ ያነሱት ነገር ካለመኖሩም በላይ እንደዚህ ዓይነት ግዴታ በመካከላቸው ያለመኖሩን የበታች ፍርድ ቤት አረጋግጧል በሌላ በኩል አንድ ጡረታ የወጣ ሰው ተመልሶ ብቀጠር እንደማንኛውም ተቀጣሪ ሠራተኛ ማግኘት ያለበትን ክፍያ ከመጠየቅ ባለፈ ለጡረተኞች የክፍያ ጭማሪ በማደረጉ ብቻ አመልካች የተደረገውን ጭማሪ እንድከፍል የሚያሰገድድ የህግ ማዕቀፍ የለም በመሆኑም አመልካች መንግሥት ለጡረተኞች ያደረገውን የደመወዝ ጭማሪ ለተጠሪዎች እንዲከፍል በማለት የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ብለናል በመሆኑም ቀጥሉ የተመለከተውን ውሣኔ ሰጥተናል ውሣኔ የኦሮሚያ ብሔክመንግሥት ጠቅላይ ፍቤት በመቁ በ ዓም በዋለው ችሎት የሠጠው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁ መሠረት ተሽሯል የምሥራቅ ኦሮሚያ አሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ በቁጥር በ ዓም የሰጠው ውሣኔ በፍሥሥሕቁ መሠረት ፀንቷል ተጠሪዎች ጡረታኝነታቸውን በመተው የሥራ ቅጥር ውል ከአመልካች ጋር ከፈፀሙ በጊላ መንግሥት ለጡረተኞች በኑሮ ውድነት ምክንያት ደሞዝ ጨምሯል በሚል አመልካች ጭማሪውን እንዲከፍል ለመጠየቅ የሚያስችል ከውል ወይም ከህግ የሚመነጭ መብት የለም ብለናል በዚህ ችሎት በግራ ቀኙ ላይ የደረሰውን ወጪና ኪሣራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡን ዘግተን ወደ መዝገብ ቤት መልስናል የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት እብ ይኅመጁ ዖታ ዐሪ ፇ ዐዐ ኗም ዳኞች ሐጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች አቶ ባልቻ ወፃድቅ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ግርማ ቀለታ አልቀረቡም መዝገቡን መርምረን የሚከተለው ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና ሰበር ችሎት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት በመሆኑ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት አመልካች ቃረበውን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ያቀረበ ነው አመልካችና ተጠሪ የሚከራከሩት የጥበቅና ግልጋሎት አሰጣጥን በሚመለከት ጉዳይ ነው አመልካች ከወሮ እታገኘሁ በሻህ ጋር በአዲስ አበባ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የነበረኝን የፍታብሔር ክርክር ለመከታተልና ጉዳዩን እስከሰበር ችሎት ድረስ እኔን በመወከል ሊከራከሩልኝ ከተጠሪ ጋር ውል ተዋውለናል ከሳሽ በውል ከተስማማነው ብር ሁለት ሺ ብር ውስጥ ብር አንድ ሺ ብር ለተከሳሽ ከፍያለሁ ተከሳሽ ተገቢውን የጥብቅና አገልግሎት ያልሰጡኝ በመሆኑ የከፈልኩትን ገንዘብ ከነኪሣራው እንዲመልስ ውሣኔ ይሰጥልኝ በማለት ክስ አቅርቧል የማህበራዊ ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኋላ ተጠሪ ለአመልካች ብር ሁለት ሺ ብር ይክፈሉ በማለት ውሣኔ ሰጥቷል በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ተጠሪ ይግባኝ አቅርበዋል ይግባኝ ሰሚው የአዲስ አበባ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተጠሪ ከአመልካች ጋር የጥብቅና አገልግሎት ለመስጠት የተዋዋለው በአዲስ አበባ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ለመከራከር እንጂ በይግባኝና በሰበር ለመከራከር አይደለም በማለት የማህበራዊ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ ሽሮታል አመልካች የሰበር አቤቱታ ለከተማው ሰበር ችሎት አቅርቦ የሰበር አቤቱታው ውድቅ ተደርጎባቸዋል አመልካች ተጠሪ ጋር ያደረግሁት የጥብቅና አገልግሎት ውል ተጠሪ እኔ ከወሮ እታገኘሁ በሻህ ጋር ባለኝ የፍታብሔር ክርክር በአዲስ አበባ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በይግባኝና በሰበር ሊቀቆሙልኝ መሆኑ በውሉ ተገልፆ እያለ የማህበራዊ ፍርድ ቤት ውሣኔ በይግባኝ ያየው የአዲስ አበባ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የከተማው ሰበር ችሎት ውሉ በአዲስ አበባ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ብቻ ለመከራከር የተደረገነው በማለት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት በመሆኑ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት አመልክቷል ተጠሪ በበኩላቸው ውሉ በአዲስ አበባ የመጀመሪያ ፍርድ ቤት የጥብቅና ግልጋሎት ለመስጠት የተደረገ ነው ከዚህ በተጨማሪ አመልካች የአዲስ አበባ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በሰጠው ውሣኔ ላይ ይግባኝ ማቅረቡ የማይጠቅማቸው መሆኑን መክሬአቸዋለሁ አመልካች ከሙያ አንፃር የማያዋጣውንና የማላምንበትን ጉዳይ ይግባኝ ካላቀረብክ በማለት ያቀረቡት ክስ የህግ መሠረት የለውም በማለት ተከራክራል አመልካች የመልስ መልስ በፅሑፍ አቅርበዋል ከሥር የክርክሩ አመጣጥ በሰበር ግራ ቀኙ ያቀረቡት የፅሑፍ ክርክር ከላይ የተገለፀው ሲሆን እኛም የአዲስ አበባ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የከተማው ሰበር ችሎት የሰጡት ውሣኔ ተገቢ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ጭብጥ በመያዝ ጉዳዩን መርምረናል በአመልካችና በተጠሪ መካከል ሰኔ ቀን ዓም የተደረገው የጥብቅና አገልግሎት ውል ስምምነት እኔ ውል ሰጭ ከወሮ እታገኘሁ በሻህ ጋር በአዲስ አበባ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ስላለኝ የቦታ ክርክር ጉዳይ ውል ተቀባይ ባላቸው የጥብቅና ሙያ ጉዳዬን እስከ መጨረሻ ድረስ ሊከራከርልኝ ለዚህ አገልግሎታቸው ብር ሁለት ሺ ብር ልከፍላቸው የተሰማማን ሲሆን በሚል መንገድ በተራ ቁጥር የአመልካችን ግዴታ የሚገልፅ ሲሆን በተራ ቁጥር እኔም ውል ተቀባይ በተራ ቁጥር ላይ በተገለፀው መሠረት የውል ሰጭው ጉዳይ እስከመጨረሻ ድረስ ልከራከርላቸው ተስማምተን በቅደሚያ ብር አንድ ሺ ብር ተቀብያለሁ በሚል መንገድ የተጠሪን ግዴታ የሚገልጽ ሆኖ አግኝተናል በአመልካች እና ተጠሪ መካከል በተደረገው ውል ውስጥ እስከመጨረሻ ድረስ ሊከራከሩልኝ የሚለውና እስከ መጨረሻ ድረስ ልከራከርላቸው የሚለው ቃል ተጠሪ በአዲስ አበባ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ብቻ ለመከራከር የውል ግዴታ እንደገቡ በማድረግ የአዲስ አበባ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠው ትርጉም የፍታብሔር ህግ ቁጥር እና የጥብቅና አገልግሎት በደንብ ቁጥር አንቀፅ የተደነገገውን ያላገናዘበና የአተረጓጉም ስህተት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል ስለዚህ እስከ መጨረሻ ድረስ ልከራከርላቸው በማለት ተጠሪ የገቡት ውል ይዘት አመልካች ከሙያ አንፃር የሚያዋጣ ከሆነ ይግባኝ አቅርቦ የመከራከርና በሰበር አቤቱታ አቅርቦ መከራከረን የሚጨምር በመሆኑ በዚህ በኩል የአዲስ አበባ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የከተማው በሰበር ችሎት የሰጡት ትርጉም ተገቢ ሆኖ አላገኘነውም በመሆኑም ተጠሪ በአዲስ አበባ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ብቻ ለመከራከር ነው በጥብቅና አገልግሎት ውሉ የተስማማሁት በማለት ያቀረቡትን መከራከሪያ አልተቀበልነውም የአዲስ አበባ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የከተማው ሰበር ችሎት የአመልካችንና የተጠሪን ውል ሲተረጉሙ ስህተት የሰራ ሲሆን ተጠሪ ያቀረበው ሁለተኛ መከራከሪያ ስንመለከተው ፍርድ ቤቶቹ የደረሱበትን መደምደሚያ የሚያስለውጥ ሆኖ አላገኘነውም ተጠሪ ከሙያ አንፃር አመልካች ከህግ አንፃር ማድረግ የሚገባቸውን የማስረዳትና ግልፅ የማድረግና የማማከር ግዴታና አከሪካሪ ጉዳይ በሌለበት ክስና ክርክር ያለማቅረብ ግዴታ እንዳለበት በደንብ ቁጥር አንቀፅ በግልፅ ተደንግጓል በአመልካችና በወሮ እታገኘሁ በሻህ መካከል በአዲስ አበባ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የነበረው ክርክር የቦታ ይዞታ ክርክር ሲሆን በጉዳዩ አመልካች የሁከት ይወገድልኝ ክስ አቅርበው ነበር በክርክሩ ሂደት ክርክር የተነሳበት ቦታ የማናቸው ይዞታ እንደሆነ አጣርቶ እንዲገልፅ የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ አስተዳዳር ተጠይቆ ተከሳሽ ወሮ እታገኘሁ የአመልካችን ቦታ አልፎ እንዳልያዘ እና በተቃራኒው አመልካች የወሮ አታገኘሁን ህጋዊ ይዞታ አልፎ የያዘ መሆኑን በማረጋገጡ የአመልካች ክስ ውድቅ መሆኑን የአዲስ አበባ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ሀምሌ ቀን ዓም ከሰጠው ውሣኔ ተገንዝበናል ተጠሪ በዚህ ውሣኔ ላይ ይግባኝ ባይ የሰበር አቤቱታ ማቅረብ ከሙያ አንፃር እንደማያዋጣ የምክር አገልግሎት ከሰጠ ለአመልካች የይግባኝ አቤቱታ የማቅረብ ግዴታ የለበትም አመልካች የተጠሪን ምክር ወደጎን በመተው ይግባኝ አቅርቦ ይግባኙ የተሠረዘበት ሲሆን የሰበር አቤቱታው ውድቅ ተደርጎበታል ስለሆነም ተጠሪ ተገቢ የሆነ የሙያ ግልጋሎትና ምክር ለአመልካች የሰጠ በመሆኑ በውጤት ደረጃ የአዲስ አበባ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የከተማው የሰበር ችሎት የሰጡት ውሣኔ ተገቢ ሆኖ አግኝተነዋል ውሣኔ የአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት እና የከተማው ሰበር ችሎት የሰጡት ውሣኔ ምክንያቱ ተለውጦ ፀንቷል በዚህ ፍርድ ቤት የወጣውን ወጭና ኪሣራ ግራ ቀኙ ለየራሳቸው ይቻሉ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ዖሜፀነያ ይነጓምነፖ ምሞቻ ፊረማ ፅፅያ ቅመ የሰመቁ ግንቦት ቀን ዐዐ ዓም ዳኞችፁ ሐጐስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሣ አዳነ ንጉሴ አመልካቾች ወሮ ሮዛ አባተ አቶ ጌትነት አባተ አቶ በላይ አባተ አቶ ዮሐንስ አባተ ጠበቃ አቶ አበበ አሣመረ ቀረቡ ተጠሪ የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ ነገረፈጅ ሚካኤል ጌታቸዉ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍረድ ጉዳዩ የቀረበው አመልካቾች የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሰጡት መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ያቀረቡትን የሰበር አቤቱታ አጣርቶ ለመወሰን ነው ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሲሆን በስር ፍርድ ቤት ተጠሪ ከሣሽ አመልካች ተከሣሽ በመሆን ተከራክረዋል ተጠሪ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ዐ የሚገኝና ቁጥሩ የሆነና በርካታ ክፍሎችን የያዘ ህንጻ በአዋጅ ቁጥር ተወርሶና ተረክቦት እስከ ህዳር ዓም እያከራየ ሲጠቀምበት የኖረ መሆኑን ከገለጸ በኋላ ህንጻውን የኢትዮጵያ ፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ በሰጠው ውሣኔ መሠረት ህዳር ቀን ዓም አስረክቤያቸው ነበር ሆኖም ቤቱን ተከሣሾች እንዲከራዩ ውሣኔ የተሰጠው በሀሰተኛ ማስረጃ መሆኑን በማረጋገጥ ተከሣሾች ለከሣሽ ቤቱን እንዲያስረክቡ ሀምሌ ቀን ዓም በፕራይቬታይዜሽንና የመንግስት የልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ ወስኗል ከሣሽ ከህዳር ዓም ጀምሮ ቤቱን በማከራየት ያገኘው የነበረው ጥቅም ተቋርጦበታል ተከሣሾች የተቋረጠውን ጥቅም ኪራይ ቤቱን እስኪያስረክቡ ድረስ በማሰብ እንዲያስረክቡ ውሣኔ ይሰጥልኝ በማለት በአመልካቾችና በሌሎች አራት ሰዎች ላይ ክስ አቅርቧል አመልካቾች በተከሣሽነት ቀርበው ከሣሽ አላግባብ በልጽጋችኋቷል በማለት ያቀረበው ክስ የህግ መሠረት የለውም ከሣሽ ከሀምሌ ቀን ዓም በኋላ ያለውን ኪራይ ከሚጠይቅ በስተቀር በውሣኔ ባለመብት ሆነን ቤቱን ከያዝንበት ከህዳር ዓም ጀምሮ ኪራይ እንድንከፍል ያቀረበው ጥያቄ የህግ መሠረት የለውምተከሣሾች ቤቱን ከተረከብን በላ ብር ዐዐዐዐ አንድ ሚሊዮን ስድስት መቶ ሰላሣ ሺ ብር በማውጣት ቤቱን ያሣደስን በመሆኑ ሊቻቻልልን ይገባል የሚል ክርክር አቅርበዋል የስር ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ከመረመረ በላ ተከሣሾች ከሣሽ ቤቱን ካስረከበበት ህዳር ቀን ዓም ጀምሮ ቤቱን አስከተረከበበት ድረስ ባሉት ወራት አንድ መቶ አስራ ሰባት ወራት ቤቱን አከራይቶ ሲያገኝ የነበረውን ገንዘብና የተጨማሪ አሴት ታክስ ስራ ላይ ከዋለ በኋእላ ተጨማሪ እሴት ታክስ ተደምሮበት ለከሣሽ የመክፈል ሀላፊነት አለባቸው በማለት ወስኗል አመልካቾች ይግባኝ ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርበዋል ይግባኝ ሰሚ ችሎት የአመልካቾችን ይግባኝ በፍታብሔር ሥነሥርዓት ህግ ቁጥር መሠረት ሰርዞታል አመልካቾች መስከረም ቀን ዐዐ ዓም በተጻፈ የሰበር አቤቱታ የስር ፍርድ ቤት ተጠሪ ዳኝነት ከጠየቀበት ገንዘብ በላይ እንድንከፍል ወስኖብናል አመልካቾች ቤቱን ለማሣደስ ከብር ዐዐዐዐ እንዳወጣን በመግለጽ ያቀረብነውን የመቻቻል ጥያቄ በመቃወም ተጠሪ ያቀረበው ክርክር የለም ይኸም ተጠሪ የአመልካቾችን ክርክር እንዳመነ የሚያስቆጥረው መሆኑ በፍታብሔር ሥነ ሥነዓት ህጉ ተደንግጐ እያለ በተጠሪ በታመነው ጉዳይ ላይ ውሣኔ ሣይሰጥበት ማለፋ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ነው የከፊል አገልግሎት ተጨማሪ አሴት ታክስ የሚከፈልበት አገልግሎት አይደለም ስለዚህ ፍርድ ቤቱ ተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲከፈል የሰጠው ውሣኔ ተገቢነት የለውም ተጠሪ ቤቱን በፊት ከሚያከራይበት በተሻለ ዋጋ ያከራየው ቤቱን እኛ ከተረከብን በኋላ ስላሳደስነው ነው ስለሆነም የበታች ፍርድ ቤቶች በእኛ በኩል የቀረቡ መከራከሪያዎችን ውድቅ በማድረግ የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት አመልክተዋል ተጠሪ በበኩሉ ህዳር ቀን ዐዐ ዓም በተጻፈ መልስ የስር ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሎት የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት የለበትም በማለት ተከራክራል አመልካች ታህሣስ ቀን ዐዐ ዓም የተጻፈ የመልስ መልስ አቅርበዋል ከስር የክርክሩ አመጣጥና በሰበር በግራ ቀኙ የቀረበው የጽሁፍ ክርክር ከላይ የተገለጸው ሲሆን እኛም አመልካቾች ቤቱን በኢትዮጵያ ፕራይቬታይዜሽን ኤጀንሲ ውሣኔ ከተረከቡበት ጊዜ ጀምሮ ቤቱን ለተጠሪ እንዲመልሱ እስከተወሰነበት ሀምሌ ቀን ዓም ባለው ጊዜ ውስጥ ተጠሪ ቤቱን በማካራየት ሊያገኝ ይችል የነበረውን ገቢ አንዲከፍሉ የስር ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ችሎት የሰጡት ውሣኔ ተገቢ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ጭብጥ በመያዝ ጉዳዩን መርምረናል ከላይ የተያዘውን ጭብጥ ለመወሰን በህጋዊ ውሣኔና ፍርድ ንብረት የተረከበ ሰው ባለመብት የሆነበት ውሣኔ ሲሰረዝ ወይም ሲሻር በኢትዮጽያ ህግ ያለበት ሃላፊነትና ግዴታ ምንድነው። ፀ ፇ ዐዐም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ዳሼ መላኩ ተሻገር ገስላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድማ አመልካቾች የየካ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ነገረ ፈጅ ፍፁም ካሣዬ ቀረቡ ወሮ አልማዝ ተረፈ አልቀረቡም ተጠሪ ወሮ ሕድአት ፍስሀፅዬን ከጠበቃ አቶ ሚሊዬን አበራ ጋር ቀረቡ አንደኛ አመልካች በሰበር መዝገብ ቁጥር ባቀረበው የሰበር አቤቱታ ላይ የተደረገውን ክርክርና ሁለተኛ አመልካች በመዝገብ ቁጥር ባቀረቡት የሰበር አቤቱታ ላይ የተደረገውን ክርክር በፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር መሠረት በማጣመር መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ አመልካቾች በተናጠል ባቀረቡት የሰበር አቤቱታ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሰበር መዝገብ ቁጥር የአሁን ተጠሪ አመልካች የአሁን አመልካቾች ተጠሪዎች ሆነው ያቀረቡትን ክርክር መርምሮ ጉዳዩን የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት እንደገና አይቶ እንዲወሰን ጥር ቀን ዓም በሰጠው ውሣኔ መሠረት የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የግራቀኛችንን ክርክር በመስማት ህዳር ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔና የከፍተኛ ፍርድ ቤት ጉዳዩን በይግባኝ አይቶ መጋቢት ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ስለሆነ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልን በማለት አመልክተዋል የክርክሩ መነሻ የአሁን ተጠሪ ለፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ግንቦት ቀን ዓም ያቀረቡት የክስ ማመልከቻ ነው ተጠሪ በሥር ፍርድ ቤት በተከሳሽነት ቀርበው ሁለተኛ አመልካች አዲስ አበባ ከተማ ወረዳ ቀበሌ የቤት ቁጥር የሚገኘውን ቤቱን ከታህሣሥ ቀን ዓም ጀምሮ በየወሩ ብር ሦስት ሺ ብር ኪራይ ለመክፈል ተስማምተው ተከራይተውታል በውላችን መሠረት ያልከፈሉኝ ብር አንድ መቶ አሥራ ሰባት ሺ ብር የቤት ኪራይ ያለባቸው ስለሆነ እንዲከፍሉ ይወሰንልኝ አንደኛው አመልካች ህግና መመሪያ ሣይከተል ቁጥሩ ከፍ ብሉ የተጠቀሰውን ቤት ለሁለተኛ አመልካች ነሐሴ ቀን ዓም በተፃፈ የሸያጭ ውል ሸጧል አመልካቾች በአንድነትና በነጠላ ከነሐሴ ቀን ዓም ጀምሮ ያለውን የቤቱን ኪራይ እንዲከፍሉና ቤቱንም ለቅቀው እንዲያስረክቡኝ በማለት ያቀረቡት ክስ ነው አንደኛ አመልካች ቤቱን ለሁለተኛ አመልከች የሸጠው ቤቱ የኤርትራዊያን ንብረት መሆኑ በወቅቱ በተቋቋመው አጣሪ ኮሚቴ ተጣርቶ ስለቀረበለት መሆኑን ገልጾ የተጠሪ ክስ ተገቢ አይደለም የሚል ክርክር አቅርቧል ሁለተኛ አመልካችም መንግስት ባወጣው የጨረታ ማስታወቂያ መሠረት በህጋዊ መንገድ የገዛሁ በመሆኑ የሽያጭ ውሉ የሚፈርስበትም ሆነ ቤቱን የምለቅበት ምክንያት የለም የቤት ኪራይ ለተጠሪ ወኪል ከፍያለሁ የሚል ይዘት ያለው ክርክር አቅርበዋል የሥር ፍርድ ቤት አንደኛ አመልካች ለሁለተኛ አመልካች የተጠሪን ንብረት የሸጠው ከህግ ውጭ ነው ስለዚህ ቤቱን ለሁለተኛ ተጠሪ ያስረክቡ የቤት ኪራይ ከነሐሴ ቀን ዓም ጀምሮ ያለውን በአንድነትና በነጠላ አመልካቾች ለተጠሪ እንዲከፍሉ በማለት በመዝገብ ቁጥር ታህሣሥ ቀን ዓም ውሣኔ ሰጥቷል አመልካቾች ይግባኝ ለከፍተኛው ፍርድ ቤት አቅርበው የከፍተኛ ፍርድ ቤት የግራ ቀኙን ክርክር ከሰማ በኃላ ተጠሪ በአመልካቾች ላይ ክስ ለማቅረብ የሚያስችላቸው መብትና ጥቅም የላቸውም በማለት የሥር ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔ በይግባኝ መዝገብ ቁጥር ሀምሌ ቀን ዓም በሰጠው ውሣኔ ሽሮታል ተጠሪ በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ይግባኝ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርበው የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ችሎት የተጠሪን ይግባኝ በፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ህግ ቁጥር መሠረት በመዝገብ ቁጥር የካቲት ቀን ዓም በሰጠው ትዕዛዝ ስርዞታል ተጠሪ በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት የሰበር አቤቱታ ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት አቅርበው የሰበር ችሉቱ የግራቀኙን ክርክር ከሰማ በኃላ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰጡትን ውሣኔ በመሻር የፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ተጠሪ በመዝገብ ቁጥር አለ የሚሉትን የሚስትነትና የልጆቻቸውን የወራሽነት ማስረጃ በማስቀረብና ተገቢውን በመፈፀም እንደዚሁም ተገቢነት አላቸው የሚላቸውን ማስረጃዎች ሁሉ በማስቀረብ በግራ ቀኙ የመከራከሪያ ነጥቦች ላይ ውሣኔ አንዲሰጥበት በፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር መሠረት በሰበር መዝገብ ቁጥር ጥር ቀን ውሣኔ ሰጥቷል ተጠሪ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት ጥር ቀን ዓም በሰጠው ውሣኔ መሠረት ጉዳዩን በማንቀሣቀሥ አጣርቶ እንዲወሰንላቸው የካቲት ቀን ዓም ባቀረቡት የሰበር አቤቱታ መሠረት መዝገቡን በማንቀሣቀሥ ሊቀርቡ ይገባቸዋል የሚላቸውን ማስረጃዎች በማስቀረብ ዓም ውሣኔ ሰጥቷል የሥር ፍርድ ቤት ተጠሪ ክስ በቀረበበት ጉዳይ ላይ ለመክሰስ የሚያስችል መብት አላቸው ወይስ የላቸውም አመልካቾች ክስ የቀረበበትን ቤት ለተጠሪ ሊያስረክቡ ይገባል ወይስ አይገባም ተጠሪ ክስ ያቀረቡበትን የኪራይ ገንዘብ በይርጋ ይታገዳል ወይስ አይታገድም አመልካቾች ተጠሪ የጠየቁትን የቤት ኪራይ የመክፈል ሀላፊነት አለባቸው ወይስ የላበቸውም የሚሉትን ጭብጦች መሥርቷል ክርክር የተነሳበት ቤት በብርጋዴር ጄኔራል ገብረአብ ወልዳይ ስም የተመዘገበ ነው ተጠሪ የሟች ብርጋዴር ጀኔራል ገብርአብ ወልዳይ ሚስት መሆናቸው በሥር ፍይል መዝገብ ቁጥር ተረጋግጦ በፍርድ ተወስኗል የቤቱ ስመ ሀብት በብርጋዴር ጀኔራል ገብረአብ ወልዳይ ስም የተመዘገበ ቢሆንም ተጠሪ ቤቱን በጋብቻ ያፈሩት የጋራ ሀብታቸው በመሆኑ ክስ የማቅረብ መብት አላቸው ከዚህ በተጨማሪ ተጠሪ በትውልድ ኢትዮጵያዊ የሆኑ የውጭ አገር ዜጋ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ሥልጣን ባለው የመንግስት አካል የተሰጣቸው በመሆኑ በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ መሠረት ክስ ማቅረብ ይችላሉ በማለት ወስኗል ሁለተኛውን ጭብጥ በተመለከተ አንደኛ አመልካች ቤቱን ለሁለተኛ አመልካች የሸጥኩት የክልል መስተዳድር ጽቤት መጋቢት ቀን ዓም በቁጥር አመአአ በፃፈው ደብዳቤና ባወጣው መመሪያ መሠረት ነው በማለት የሚከራከር ቢሆንም መመሪያው በወቅቱ በመንግስት ውሣኔ ከአገር እንዲወጡ የተደረጉት ኤርትራዊያን ንብረት በጨረታ የሚሸጥበትን ሁኔታ የሚመለከት ነው ብርጋዴር ጄኔራል ገብረአብ ወልዳይ ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት ግንቦት ቀን ዓም መሆኑና በኢትዮጵያ ውስጥ የተቀበሩ መሆኑ ተረጋግጧል ብር ጄኔራሉ የኢትዮጵያ መንግስት ከፍተኛ ወታደራዊ ባለሥልጣን የነበሩና ተጠሪ አሁንም ከኢትዮጵያ መንግስት ጡረታ በሟች ስም እየተቀበሉ መሆናቸው ተገልጂዷል የቤቱ ባለንብረት ኢትዮጵያዊ ሆነው እያለ በተሣሣተ መረጃ አንደኛ አመልካች ቤቱ የኤርትራዊና በመንግስት ውሣኔ ከአገር አንዲወጡ የተደረጉ ሰው ንብረት እንደሆነ በመቁጠር ለሁለተኛው አመልካች የፈፀመው ሽያጭ ፈራሽ ነው ስለዚህ አመልካቾች ቤቱን ለተጠሪ የማስረከብ ግዴታና ሀላፊነት አለባቸው በማለት ወስኗል ሦስተኛውን ጭብጥ በተመለከተ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት በመዝገብ ቁጥር በሰጠው አስገዳጅ የህግ ትርጉም መሠረት ሁለተኛ አመልካች ከመጋቢት ቀን በፊት የነበረውን የቤት ኪራይ በፍታብሔር ህግ ቁጥር መሠረት እንደተከፈለ የሚገመት በመሆኑ ሁለተኛ አመልካች ከመጋቢት ቀን ዓም እስከ ነሐሴ ቀን ዓም ያሉትን አሥራ ስምንት ወራት ኪራይ ብቻ በብር ተሰርቶ ብር ሊከፍሉ ይገባል በማለት ወስኗል አራተኛውን ጭብጥ በተመለከተ ከነሐሴ ቀን ዓም ጀምሮ ሁለተኛ ተጠሪ ቤቱን የያዙት በሽያጭ ውል በመሆኑ ለተጠሪ ኪራይ የመክፈል ሀላፊነት የለባቸውም በማለት ውሣኔ ሰጥቷል አንደኛ አመልካች በዚህ ውሣኔ ቅር በመሰኘት ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የይግባኝ ቅሬታውን አቅርቧል የከፍተኛው ፍርድ ቤት ይግባኙን የሚጣራ ፍሬ ነጥብ የለውም በማለት በመዝገብ ቁጥር መጋቢት ቀን በፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ሠርዚል ሁለተኛ አመልካች በበኩላቸው ይግባኝ ለከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበዋል የከፍተኛው ፍርድ ቤት ይግባኙ የሚጣራ ነጥብ የለውም በማለት በመዝገብ ቁጥር መጋቢት ቀን ዓም በፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር መሠረት ሰርኮታል አንደኛው አመልካች የሥር ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሣኔና የከፍተኛው ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር የሰጡት ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት አለበት ቤቱን ለሁለተኛ አመልካች የሸጥነው መንግስት የኤርትራዊያን ንብረት እንዲሸጥ ባወጣው መመሪያ መሠረት ነው ተጠሪ ሽያጩ ሲከናወን ኢትዩጵያዊ የነበሩ መሆኑን አላስረዱም ተጠሪ ኢትዩጵያዊ ባለመሆናቸው በባንክ የተቀመጠውን ገንዘብ ከሚጠይቁ በስተቀር የቤት ሽያጩ ውሉ እንዲፈርስ መጠይቅ አይችሉም የሥር ፍርድ ቤት በወቅቱ ያልወጣውን አዋጅ ቁጥር በመጥቀስ መወሰኑ የህግ ስህተት አለበት በማለት ሚያዚያ ቀን ዓም ፅፎ ባቀረበው የሰበር አቤቱታ የተከራከረ ሲሆን ሁለተኛ አመልካች በበኩላቸው የሥር ፍርድ ቤት የሰጠው ውሣኔና ከፍተኛ ፍርድ ቤት በይግባኝ መዝገብ ቁጥር የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት አለበት ተጠሪ የሟች ብር ጄኔራል ገብረአብ ሚስት ቢሆኑም ኤርትራዊ ዜግነት ያልያዙ እንደነበሩ ባላሥረዱበት ሁኔታ መንግስት ባወጣው መመሪያ መሠረት የገዛሁትን ቤት እንዳስረክብ መወሰኑ የህግ ስህተት ያለበት ነው የቤቱ ስመ ሀብት በገዥዋ በሁለተኛ አመልካች ስም የተዛወረና ውሉ የተፈፀመ በመሆኑ ውሉ ፈራሽ ነው መባሉ ተገቢ አይደለም ተጠሪ ኢትዩጵያዊ ስለመሆናቸው ያቀረቡት ማስረጃ የለም ቤቱን ከገዛሁ በኃላ ከብር በላይ ወጭ በማድረግ የግንባታ ሥራ አከናውኛለሁ የሥር ፍርድ ቤት የሰበር ችሎቱን ትፅዛዝ በመከተል አጣርቶ አልወሰነም የውጭ ዜጋ ንብረቱን ለኢትዩጵያዊ እንዲያስተላለፍ ማስገደድ እንደሚችሉ በፍታብሔር ህግ ቁጥር እና በፍታብሔር ህግ ቁጥር የተደነገገ በመሆኑ አንደኛ አመልካች ቤቱን ለእኔ ለመሸጥ ሥልጣን አለው ስለዚህ የበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ በመሻር የተፈፀመውን የህግ ስህተት አንዲያርሙልኝ በማለት ከዚህ መዝገብ ጋር በተጣመረው በሰበር መዝገብ ቁጥር ሚያዚያ ቀን ዓም ፅፈው ባቀረቡት የሰበር አቤቱታ አመልክተዋል ተጠሪ አመልካቾች በተናጥል ባቀረቡት መልስ ቤቱ የሟች ብር ጄኔራል ገብረአብ ወልዳይ ቤት ነውር ሟች የኢትዮጵያ የጦር መኮንንና ኢትዮጵያዊ ናቸው መንግስት የጡረታ አበል እየከፈለኝ መሆኑን በቂ ማስረጃ አቅርቤለሁ እኔም የሟች ሚስት መሆኔን በማስረጃ ተረጋግጧል አመልካቾች የኤርትራዊ ንብረት ነው ከሚሉት ውጭ ቤቱ በመንግስት ውሣኔ ከአገር የተባረሩ ኤርትራዊ ንብረት መሆኑን የሚያረጋግጥ ማስረጃ አላቀረቡም ስለሆነም አንደኛ አመልካች ለሁለተኛ አመልካች ቤቱን ለመሸጥ የሚያስችል ምክንያትና ሥልጣን ሣይኖረው ሟች ብር ጀኔራል ገብረአብ ወልዳይ በመንግስት ውሣኔ ከአገር የተባረሩ ኤርትራዊ ናቸው በሚል ምክንያት ቤቱን መሸጡ የተረጋገጠ ስለሆነ ሽያጩ እንዲፈርስ የተሰጠው ውሣኔ መሠታዊ የህግ ስህተት የለበትም በማለት ስኔ ቀን ዓም የተፃፈ መልስ አቅርበዋል አመልካቾች በተናጠል የመልስ መልስ አቅርበዋል አመልካቾችና ተጠሪ ከዚህ በፊት ያደረጉት ክርክር ያለፈበት ሂደትና ጉዳዩ የተመለሰለት የሥር ፍርድ ቤትና ይግባኝ ሰሚው ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡት ውሣኔና ግራቀኙ በተጣመሩት መዝገቦች በሰበር ያቀረቡት ክርክር ይዘት ከላይ በአጭሩ የተገለፀው ሲሆን እኛም ጉዳዩን መርምረናል ጉዳዩን እንደመረመርነው የበታች ፍርድ ቤቶች አንደኛ አመልካች በቀድሞው ወረዳ ቀበሌ የቤት ቁጥር ለሁለተኛ አመልካች ለመሸጥ ያደረገው ውል ፈራሽ ነው በማለት የሰጡት ውሣኔ በአግባቡ ነው ወይስ አይደለም የሚለው ጭብጥ መታየት ያለበት ሆኖ አግኝተነዋል የክርክሩ መነሻ የሆነው የቤት ቁጥር አንደኛ አመልካች ነሐሴ ቀን ዓም በተደረገ የሽያጭ ውል ለመሸጥ ህጋዊ መሠረት ያደረገው የክልል መስተዳድር ጽቤት መጋቢት ቀን ዓም በቁጥር አመአስ ያዛፈውን ደብዳቤና በመንግስት ከአገር እንዲወጡ የተደረጉ ኤርትራዊያን ንብረት ስለሚሸጥበት ሁኔታ የወጣውን መመሪያ ነው መመሪያው አስተዳደሩ በመንግስት ውሣኔ ከአገር እንዲወጡ የተደረጉ ኤርትራዊያን ንብረት እንዲሸጥ ሥልጣን የሚሰጥ ነው አንደኛ አመልካች ተጠሪ የሚከራከሩበትን ቤት ለሁለተኛ አመልካች የሸጠው ቤቱ በስማቸው የተመዘገበው አቶ ገብረአብ ወልዳዊ ከአገር የተባረሩ ኤርትራዊ ናቸው በማለት እንደሆነ በሥር ፍርድ ቤት አንደኛ አመልካች በማስረጃነት ያቀረበው ሰነድ ጭምር ተረጋግጣል አንደኛ አመልካች ከአገር የተባረሩ ኤርትራዊ ናቸው በማለት ቃለ ጉባኤ ይዞ ንብረታቸው እንዲሸጥ የወሰነባቸው ብርጋዴል ጀኔራል ገብረአብ ወልዳዊ ኤትርራዊ ዜግነት የሌላቸው ኢትዮጵያዊ የጦር መኮንን እንደነበሩና ግንባት ቀን ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ መሆኑን ፍሬ ጉዳይ የማጣራትና ማስረጃ የመመዘን ሥልጣን ባላቸው የበታች ፍርድ ቤቶች ተረጋግጧል ይህም አንደኛ አመልካች በህግ ከተሰጠው ሥልጣን ውጭ ከሁለተኛ አመልካች ጋር የቤት ሽያጭ ውል ያደረገ መሆኑን የሚያሣይ ነው በሌላ በኩል ተጠሪ የሟች ብርጋዴር ጄኔራል ገብረአብ ወልዳይ ሚስት መሆናቸውንና የኢትዮጵያ መንግስት የጡረታ አበል እስካሁን ድረስ የሚከፍላቸው መሆኑ በበታች ፍርድ ቤቶች ተረጋግጧል ተጠሪ በመንግስት ውሣኔ ከአገር የተባረሩ ኤርትራዊ መሆናቸውን አመልካቾች ለበታች ፍርድ ቤቶች ያቀረቡት ማስረጃ የለም በአንፃሩ ተጠሪ በትውልድ ኢትዩጵያዊ የሆኑ የሌላ አገር ዜግነት ያላቸው መሆኑን የሚያስረዳ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የመታወቂያ ካርድ የተሰጣቸው መሆኑን ለሥር ፍርድ ቤት ማስረጃ አቅርበዋል የኢትዮጵያ ተወላጅ የሆነ የውጭ ዜጋ የሚል መታወቂያ የሚሰጠው አንድ ሰው በአዋጅ ቁጥር አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ን ለሚያሟላ የውጭ አገር ዜጋ መሆኑ በደንብ ቁጥር አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ይደንግጓል የኢትዮጵያን ዜግነት በመተው የኤርትራን ዜግነት መርጦ የያዘ ሰው የኢትዮጵያ ተወላጅ የሆነ የውጭ ዜጋ የሚለውን ትርጉም የማይሸፍን ስለመሆኑ አዋጅ ቁጥር አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ በግልጽ ተደንግጓል ተጠሪ የኢትዮጵያ ተወላጅ የሆኑ የውጭ ዜጋ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የመታወቂያ ካርድ ከኢፌዲሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የተሰጣቸው መሆኑን ያረጋገጡ በመሆኑ የኢትዮጵያን ዜግነት በመተው የኤርትራ ዜግነት መርጠው ይዘው ያልነበረ ስለመሆኑ የሚያሣይ ነው ስለሆነም አንደኛ አመልካች በህግ ከተሰጠው ሥልጣን ውጭ ንበረትነቱ የኢትዮጵያዊው ብርጋዴር ጀኔራል ገብረአብ ወልዳይና የኢትዮጵያ ተወላጅ የሆኑት የተጠሪን ንብረት ለሁለተኛ አመልካች ለመሸጥ ነሐሴ ቀን ዓም ያደረገው የሽያጭ ውል ፈራሽና ህጋዊ ውጤት የሌለው ነው በማለት የበታች ፍርድ ቤቶች የሰጡት ውሣኔ ህገ መንግስቱ ለግል ንብረት ባለቤትነት በአንቀጽ የሰጠውን ጥበቃና ዋስትና መሠረት ያደረገና የህግ ስህተት የሌለበት ነው የሥር ፍርድ ቤት ሁለተኛ አመልካች ቤቱን ከመግዛታቸው በፊት ያሉትን አስራስምንት ወራት የቤት ኪራይ ሁለተኛ አመልካች ለተጠሪ እንዲከፍሉ የሰጠው ውሣኔም በሁለተኛ አመልካችና በተጠሪ መካከል የተደረገውን የኪራይ ውል መሠረት ያደረገና የህግ ስህተት የሌለበት ሆኖ አግኝተነዋል አንደኛ አመልካች በዚህ መዝገብ የሸጠውና ክርክር ያቀረበበት ኢትዮጵያዊ ዜግነት የነበራቸውን ብርጋዴል ጄኔራል ገብረአብ ወልዳይንና የኢትዮጵያ ተወላጅ የሆኑትን የተጠሪን የጋራ ሀብት መሆኑ ስለተረጋገጠ ይህ የሰበር ችሎት በመዝገብ ቁጥር አከራክሮ ውሣኔ ከሰጠበት ጉዳይ ጋር ተመሣሣይነት የሌለው ሆኖ አግኝተነዋል ስለሆነም በሰበር መዝገብ ቁጥር የተደረገው ክርክርም ሆነ የሰበር ችሎቱ የሰጠው ውሣኔ ለዚህ ጉዳይ አግባብነት የሌለው በመሆኑ ይህንን መዝገብ በመጥቀስ ያቀረበው ክርክር ተገቢ ሆኖ አላገኘነውም ከላይ በዝርዝር በገለፅናቸው ምክንያቶች የሥር ፍርድ ቤት አንደኛ አመልካችና ሁለተኛ አመልካች ነሐሴ ቀን ዓም ያደረጉት የቤት ሽያጭ ውል ፈራሽ በመሆኑ አመልካቾች ቤቱን ለተጠሪ እንዲያስረክቡ በማለት የሰጠውን ውሣኔ የከፍተኛው ፍርድ ቤት ማፅናቱ መሠረታዊ የህግ ስህተት የሌለበት ሆኖ አግኝተነዋል ሁለተኛ አመልካች ቤቱን ከገዛሁ በኃላ ከብር አምስት መቶ ሽ ብር በላይ ወጭ በማድረግ የግንባታ ሥራ አከናውኛለሁ በማለት በሰበር አቤቱታቸው ቅሬታ አቅርበዋል ሁለተኛ አመልካች ቤቱን ከተረከቡ በኃላ ያደረጉት ግንባታ ስለመኖሩ በሥር ፍርድ ቤት አንስተው ያልተከራከሩ መሆኑን የፌዴራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት የመዝገብ ቁጥር በማስቀረብ ለመረዳት ችለናል ሁለተኛ አመልካች በሥር ያልተከራከሩበትን አዲስ ፍሬ ጉዳይ በሰበር ደረጃ ማንሳታቸው በፍታብሔር ሥነ ሥርዓት ሕግ ቁጥር ንዑስ አንቀፅ የተደነገገውን መሠረታዊ መርህ የሚጥስ በመሆኑ አልተቀበልነውም በአጠቃላይ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጡት ውሣኔ በመንግስት ውሣኔ ከአገር እንዲወጡ የተደረጉ ኤርትራዊያን ንብረትን ለመሽጥ ያወጣውን መመሪያ ይዘትና የተፈፃሚነት ወሰን ያገናዘብና መሠረታዊ የህግ ስህተት የሌለበት ነው በማለት ወስነናል ውሣኔ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር ህዳር ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ ፀንቷል የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር እና በመዝገብ ቁጥር መጋቢት ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ ፀንቷል በዚህ ፍርድ ቤት ግራቀኙ ያወጡትን ወጭና ኪሳራ ለየራሳቸው ይቻሉ መዝገቡ ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቅመ የሰመቁ ሐምሌ ቀን ዓም ዳኞች ሓጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች ሻምበል ተሾመ ደምሴ ጠበቃው ያለለት ተሾመ ቀረቡ ተጠሪ የፍትህ ሚኒስቴር ዐሕግ ገበያው ስማቸው ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለው ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ለዚህ ሰበር ክርክር መነሻ የሆነው የአሁኑ ተጠሪ መቤት የዲስኘሊን ኮሚቴ የሰጠው የዲስኘሊን ውሣኔ ሲሆን ውሣኔውም ለተጠሪ መቤት የበላይ ሀላፊ ቀርቦ ይፈፀም በመባሉ ምክንያት ለከፍተኛ ፍቤት በይግባኝ በአሁኑ አመልካች ይግባኝ ጠያቂነት ቀርቦ ከፍተኛው ፍቤትም መልስ ሰጪውን መጥራት ሳያስፈልግ በፍሥሥህቁ መሠረት የይግባኙን መዝገብ በመዝጋት ይግባኝ ባዩን በማሠናበቱ ለዚህ ችሎት ቀርቧል ለዲስኘሊን ኮሚቴ ውሣኔ መነሻ የሆነውን አቤቱታ ለተጠሪ መቤት ያቀረቡት ወሮ ዮላንዳ ካኾሲ ሲሆኑ የአቤቱታውም ፍሬ ቃል ከአቶ ሩፋኤል ዴልጋውዲ ከተባለው ጋር ባልና ሚስት ሆነን ከቆየን በኋላ በመካከላችን በተፈጠረው አለመግባባት በፍቤት ጉዳያችን እየታየ ባለበት ወቅት ባለቤቴ የጋራ ሃብታችንን በሙሉ በእጁ በማድረጉ የንብረት ክፍፍሉ አስከሚደረግ ድረስ ለወደፊት ከንብረቱ ከሚደርሰኝ የሚታሰብ በየወሩ ብር ዐዐዐዐ እንዲከፍለኝ ተወስኖልኝ ሲከፍለኝ ከቆየ በኋላ ተጠሪው የአሁኑ አመልካች የባለቤቴ ጠበቃ በመሆናቸው ለፍቤቱ የካቲት ዐ ቀን ዓም በሰጡት የመልስ መልስ እኔ ኢንተርናሸናል ቢዝነስ ግሩኘ የሚባል የግል ድርጅት ሳይኖረኝ እንዳለኝ በማስመሠል ሐሰተኛ የቢዝነስ ካርድ በማዘጋጀት አቅርበው በፈፀሙት ህገወጥ ድርጊት ከፍተኛ እንግልትና ጉዳት ያደረሱብኝ ስለሆነ በዲስኘሊን ኮሚቴ ይጠየቅልኝ የሚል ነው የሥር ተጠሪውም የአሁኑ አመልካች በሰጡት መልስ የአቤቱታ አቅራቢዋ ባለቤት የቢዝነስ ካርዱን ስለሰጣቸው ለፍቤቱ እንዳቀረቡ ገልፀዋል የሥር የዲስኘሊን ኮሚቴውም የአሁኑ አመልካች የፌዴራል ፍቤቶች የጠበቆች ሥነ ምግባር ደንብ ቁጥር አንቀጽ እና አንቀጽ ላይ የተደነገጉትን የሥነ ምግባር ድንጋጌዎች ጥሰዋል በማለት በብር አሥር ሺህ እንዲቀጡ ወስኖባቸዋል የአሁኑ አመልካችም በተጠሪ መቤት የዲስኘሊን ኮሚቴ ውሣኔና በሥር ከፍተኛ ፍቤት ትዕዛዝ ላይ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል ያሉ ሲሆን በዋናነት የጠቀሱአቸው የቅሬታ ነጥቦችም የተጠሪ የዲስኘሊን ኮሚቴ ለውሣኔው መሠረት ያደረጋቸው ድንጋጌዎች ላይ ያሉት ነጥቦች ስለመኖራቸው አልተረጋገጠም የዲስኘሊን ኮሚቴው ማስረጃዬን ሳይሠማና ሳይመረምር ውሣኔ መስጠቱ ያለአግባብ ነው በደንበኛዬ ትክክለኛ መሆኑ ተገልጾ የተሰጠኝ ሰነድ ሀሰተኛ መሆን አለመሆኑን የማጣራት ግዴታ የሌለብኝ ሆኖ ሣለ ጥፋተኛ መባሌ ያለአግባብ ነው የሚሉ ናቸው ለአመልካች የሰበር አቤቱታ ተጠሪው በሰጠው መልስ ለሥር የዲስኘሊን ኮሚቴ አቤቱታው እንዲታይ የጠየቁት ግለሰብ የንግድ ድርጅት ያላቸው ስለመሆኑ ምንም አይነት ህጋዊ ሠነድ ከአመልካች ደንበኛ ሳይቀርብላቸውና በቢዝነስ ካርዱ የተመለከቱት ዝርዝር ሁኔታዎችን በአግባቡ ሳያረጋግጡ አመልካች ካርዱን ለፍቤቱ በማቅረብ ለግለሰቧ የሚከፈለው ቀለብ እንዲቋረጥ ማድረጋቸው ከቅን ልቦና ውጪ የፈፀሙት መሆኑን የሚያሣይ ነው ይህ ሆኖ ሣለ አመልካች የሠነዱን ሀሰተኛነት አላውቅም ያሉት ከተጣለባቸው ሙያዊ ግዴታ አንፃር ተቀባይነት የሌለው ነው አመልካች በሰበር ቅሬታቸው ማስረጃቸው ያልተሰሙ መሆናቸውን ቢገልጹም የተጠሪ የዲስኝሊን ኮሚቴ የአመልካች ማስረጃዎችን አቅርቦ የሰማ በመሆኑ በዚህ ረገድ ያቀረቡት ቅሬታ ተቀባይነት የለውም በማለት የዲስኘሊን ኮሚቴውም ሆነ የሥር የፌከፍቤት በውሣኔያቸው የፈፀሙት የህግ ስህተት የለም በማለት ተከራክራል የግራ ቀኙ ክርክር ከዚህ በላይ የተገለፀ ሲሆን እኛም አመልካች በተከሰሱበት የዲስኘሊን ክስ ጥፋተኛ ናቸው ተብለው በገንዘብ የተቀጡት በአግባቡ ነው። ይነጓምነፖ ዳምቻ ፊረማ ፅያሦ ራታ የሰመቁ የካቲት ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ዳሼ መላኩ ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካችፁ የባህር ዳር ከተማ አገልግሎት ጽቤት ዓህግ መቅጫ ለገሠ ቀረቡ ተጠሪ የባህር ዳር ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ አማ ነፈጅ ኃይለእየሱስ ደምሴ ቀረቡ ሮማን ገብሩ የቀረበ የለም ማሩ አላምረው ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ በፍትሐብሔር ክርክር ሂደት በፍርድ ቤት የታገደ ንብረት እግዱ ተግባራዊ በሆነበት ጊዜ ተሽጦ ሲገኝ እግዱን ያሰጠውና የፍርድ ባለመብት የሆነ ወገን ስላለው መፍትሔ የሚመለከት ነው ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ኛ ተጠሪ ባሁኑ አመልካች ላይ በመሰረተው ክስ ሲሆን የአሁኑ ኛ እና ኛ ተጠሪዎች በአመልካች ጠያቂነት ወደ ክርክሩ እንዲገቡ የተደረጉ ናቸው የስር ከሳሽ የክስ ይዘትም አቶ ብርሃኑ ታርቆ የተባሉ ግለሰብ በከሳሽ ድርጅት በቋሚ ሰራተኛነት ተቀጥረው ከ ዓም እስከ ዓም ድረስ በገንዘብ ያዥነት ሲሰሩ በነበረበት ጊዜ የተሰጣቸውን ኃላፊነት በመዘንጋትና አጋጣሚውን በመጠቀም ብር ፃያ ስምንት ሺህ ሰባት መቶ ዘጠና አራት ብር ከሰባ ሳንቲም በማጉደላቸውና ለግል ጥቅም በማዋላቸው ይህንን ገንዘብ እንዲከፍሉ ለምዕራብ ጎጃም መስተዳደር ዞን ከፍተኛ ፍቤት ክስ በመመስረት የመቁጥር ተከፍቶ ተከሳሽ አቶ ብርሃኑ ታርቆ ተጠርተውና በጉዳዩ ላይ ተከራክረው የግራ ቀኙን ክርክር የመረመረው ፍርድ ቤት መጋቢት ዐ ቀን ዓም በዋለው ችሎት አቶ ብርፃኑ ታርቆን ለክሱ ኃላፊ በማድረግ ዋናውን ገንዘብ ከሕጋዊ ወለዱና ከተለያዩ ወጪዎች ጋር እንዲከፍል ውሣኔ መስጠቱን ለዚህ ፍርድ ማስፈፀሚያ ይሆን ዘንድ የአቶ ብርፃኑ ታርቆን ቤት የፍርድ ባለመብት የሆነው ድርጅት በዋናው ክርክር ጊዜ አንዳይሸጥ እንዳይለወጥ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ አሰጥቶ ለባህር ዳር ከተማ አገልግሎት ጽቤት የአግድ ትዕዛዙን ያደረሰ ቢሆንም አግዱ ተጥሶ ቤቱን የፍርድ ባለዕዳው ሽጦ መገኘቱን ገልጾ ማዘጋጃ ቤቱ የፍርዱን ገንዘብ እንዲተካለት ይወሰን ዘንድ ዳኝነት መጠየቁን የሚያሳይ ነው የአሁኑ አመልካች ለክሱ በሰጠው መከላከያ መልስም በቤቱ ላይ አግድ መሰጠቱን ሳይክድ ሁኔታው የተከሰተው በሰራተኞች ጥፋት መሆኑን ገልጾ መስሪያ ቤቱ ኃላፊነት እንደሌለበት ሰራተኞቹም ወደ ክርክሩ እንዲገቡለት ጥያቄ አቅርቧል የአሁን ኛ እና ኛ ተጠሪዎችም በአሁኑ አመልካች ጥያቄ መነሻነት በፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ወደ ክርክሩ እንዲገቡ ተደርጐ ባቀረቡት መከራከሪያ ለጉዳዩ ኃላፊነት የሌለባቸው መሆኑን ገልፀው ተከራክረዋል የስር ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ከመረመረ በሁዋላ የአሁኑን አመልካች ለክሱ ኃላፊ በማድረግ ለኛ ተጠሪ የፍርዱን ገንዘብ ያህል እንዲከፍል በማለት ኛ እና ኛ ተጠሪዎችን ግን በነፃ በማሰናበት ወስኗል በዚህ ውሣኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኙንና የሰበር አቤቱታውን ለአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎትና የሰበር ሰሚ ችሎት ቢያቀርብም ተቀባይነት አላገኘም የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሣኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የሰበር አቤቱታው መሰረታዊ ይዘትም ጥፋቱ ሰራተኛ የሆኑት የኛ እና የኛ ተጠሪዎች ሁኖ እያለ መስሪያ ቤት የሆነው አመልካች ለጉዳዩ ኃላፊ መባሉ ተገቢነት የሌለው ከመሆኑም በላይ ኃላፊነት አለበት ቢባል ደግሞ የኃላፊነት መጠኑ ሊሆን ይገባ የነበረው ቤቱ የተሸጠበት የገንዘብ መጠን እንጂ ኛ ተጠሪ በፍርድ ከአቶ ብርፃኑ ታርቆ እንዲከፈለው የተወሰነውን መጠን ያህል ሊሆን አይገባም የሚል ነው አቤቱታው ተመርምሮም አመልካች ለጉዳዩ ኃላፊ ተብሎ ክስ የቀረበበትን ገንዘብ ለኛ ተጠሪ ይክፈል ተብሎ የመወሰኑ ሁኔታ ተገቢነት ያለው መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሉቱ እንዲቀርብ ተደርጓል በዚህም መሰረት ለተጠሪዎች ጥሪ ተደርጐላቸው ቀርበው የጽሑፍ መልሳቸውን ሰጥተዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለ መልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሣኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው ኛ ተጠሪ ከአቶ ብርፃኑ ታርቆ የሚፈልገው የገንዘብ መጠን በፍርድ የተረጋገጠ ሲሆን በዋናው ክርክር ጊዜ ደግሞ የአቶ ብርፃነ ታርቆ ንብረት የሆነውን ቤት በፍርድ ቤት በማስከበር የአግዱን ትዕዛዝ ለአሁኑ አመልካች አድርሶ ባለበት ሁኔታ የቤቱ ባለቤትና የፍርድ ባለዕዳ የሆኑት ግለሰብ ቤቱን ለሌላ ሰው ራሳቸው ሸጠው በመገኘታቸው ኛ ተጠሪ ፍርዱን ሊያስፈጽም የሚችለውን የአቶ ብርፃኑ ታርቆን ንብረት ሊያገኝ ያልቻለ መሆኑን እንዲሁም የቤቱ ሽያጭን በተመለከተ ተገቢ ነው የሚለውን ክርክር ኛ ተጠሪ አቅርቦም እስከ መጨረሻው ፍርድ ቤት ተቀባይነት ያላገኘ መሆኑን የአሁኑ አመልካች ዛላፊነት የለብኝም በማለት የሚከራከረውም እግዱ ለመስሪያ ቤቱ መድረሱን በመካድ ሳይሆን ተግባሩ የተፈፀመው ሰራተኛ በሆኑት የአሁኑ ኛ አና ኛ ተጠሪዎች ጥፋት ነው በማለት መሆኑን ነው የስር ፍርድ ቤት አመልካችን ለክሱ ኃላፊ ያደረገው የእግድ ትዕዛዙ ደርሶት እያለ ይህንኑ ጥሶ ቤቱ እንዲሸጥ አድርጐአል የሰራተኞች ጥፋት ስለመኖሩም አላስረዳም በሚል ምክንያት ነው አመልካች ደግሞ አጥብቆ የሚከራከረው ጥፋቱ በሰራተኞች የተፈፀመ እንጂ በመስሪያ ቤቱ የተፈፀመ ነው ሊባል የሚችል አይደለም በሜል ነው ይሁን እንጂ ፍሬ ነገርን የማጣራትና ማስረጃን የመመዘን ስልጣን ያላቸው የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤትና የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት መደበኛ ችሎት የአመልካች ሰራተኛ በሆኑት የአሁኑ ኛ እና ኛ ተጠሪዎች የተፈፀመ ጥፋት ስለመኖሩ አመልካች ያላስረዳ መሆኑን በፍሬ ነገር ደረጃ ድምዳሜ ላይ ደርሰዋል ይህ ድምዳሜ የማስረጃውን ታዓማኒነት መሰረት ያደረገ መሆን ያለመሆኑን ደግሞ ይህ ችሎት ሊመረምር የሚችልበት የሕግ አግባብ የሌለ መሆኑን ከኢፌዲሪ ሕገመንግስት አንቀጽ ሀ እና አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ዐ ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ የምንገነዘበው ጉዳይ ነው የእግድ ጥሰት ተግባር የተፈፀመው በሰራተኞች ጥፋት መሆኑን አመልካች ካላስረዳ ደግሞ ራሱ ሃላፊነት የማይወስድበት ምክንያት የለም ምክንያቱም የፍርድ ቤት እግድ ትዕዛዝ አለማክበር በሕግ ላይ በትክክል ተገልጾ የተደነገገውን ልዩ ደንብና ሥርዓት መጣስ በመሆኑ በፍብሕቁጥር እና መሠረት ኃላፊነትን የሚያስከትል ተግባር ነውና በመሆኑም አመልካች ለጉዳዩ ኃላፊ ተብሎ መወሰኑ የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃን ከሕጉ ጋር ያገናዘበ እንጂ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የሌለበት ሁኖ አግኝተናል ሌላው አመልካች የሚከራከርበት ነጥብ የካሳ መጠኑን በተመለከተ ሲሆን በዚህ ረገድ አመልካች የሚያቀርበው ክርክር ኃላፊነት መጠኑ ሊሆን የሚገባው ቤቱ በእርግጠኝነት የተሸጠበት ዋጋ እንጂ የአሁኑ ኛ ተጠሪ ከአቶ ብርፃኑ ታርቆ ላይ የሚፈልገው የፍርድ ገንዘብ መጠን አይደለም በሚል ነው ይሁን እንጂ ቤቱ በጨረታ ሳይሆን ከዚህ ውጪ የተሸጠ በመሆኑ በትክክል በምን ያህል ዋጋ እንደተሸጠ ተረጋግጧል ለማለት የሜቻልበት አግባብ የለም ቤቱ የተሸጠው በገበያ ዋጋ ስለመሆኑ ባልተረጋገጠበት ሁኔታ ደግሞ አመልካች የኃላፊነት መጠኑን የሚቃወምበት ሕጋዊ ምክንያት ሊኖር አይችልም በአጠቃላይ በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ያለበት ነው ለማለት የሚያስችል ምክንያት የሌለ በመሆኑ ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ፀንቷል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ ጥቅምት ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሓጐስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ሱልጣን አባተማም አመልካች ወሮ ሰናይት ተመስገን ጠበቃ አልታዬ ወአማኑኤል ቀረቡ ተጠሪ ወሮ እጥፍወርቅ በቀለ ጠበቃ አስናቀ ከፋለ ቀረቡ መዝገቡን መርምረን የሚከተለውን ፍርድ ሰጥተናል ፍርድ ጉዳዩ የቤት ይለቀቅልኝ ጥያቄን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት የአሁኗ ተጠሪ ላይ በመሰረቱት ክስ ነው ክሱ ታህሣሥ ቀን ዓም የተፃፈ ሁኖ አመልካች የሟች አባታቸው የአቶ ተመስገን በቀለ ወራሽ መሆናቸውን በመግለጽ ሟችና ተጠሪ በስር ተከሳሽ በውርስ የተላለፈላቸውን በወረዳ ቀበሌ የቤት ቁጥር ለ እና ሀ እንዳላቸውና ይህም መጋቢት ቀን ዓም በተፃፈ የቦታ መለያ ውል ድርሻ ድርሻቸውን ተከፋፍለው ከቆዩ በኋላም ሟች ከሞቱ ጊዜ ጀምሮ ተጠሪ የሟችንም ድርሻ ጠቅልለው በመያዙ ክሱ እስከቀረበበት ጊዜ ድረስ ብር ሰላሳ ሺህ አንድ መቶ ብር የኪራይ ገቢ እንዳገኙና የሟች የተለያዩ ቁሳቁሶችንም እንደያዙ በመዘርዘር ተጠሪ ክስ የቀረበበትን የኪራይ ገንዘብ እንዲከፍሉ እና ቁጥሩ ለ የሆነውን እንዲያስረክቡ ይወሰንላቸው ዘንዳ ዳኝነት ጠይቀዋል ለማስረጃነትም የሰነድና የሰው ምስክሮችን ዘርዝረው አቅርበዋል የአሁኗ ተጠሪ ለክሱ በሰጡት መከላክያ መልስም ክሱ ያለ ማስረጃ የቀረበ ነውየውርስ ክፍፍል አላደረግንምእንዲያ ቢሆን ኑሮ ሌሎች ወንድሞቻችን በተካፈሉ ነበር መጋቢት ቀን ዓም የተደረገው የአጥር መለያ ጊዜአዊ ስምምነት ነው ከሳሽን ባለቤትና ባለቦታ የሚያደርግ ካርታ ወይም ደብተር አላቀረቡምክስ የቀረበበትን ቤት ተረክቤ የማስተዳድረው ሆኖ ሳለ ኪራይ ልጠየቅ አይገባምየቤት ቁሣቁስ አልተረከብኩምቤቱን ግን ሟች ከሞተበት ጊዜ ጀምሮ ተረክቤ አስተዳድራለሁ የቤት ቁጥር ለ እና ሀ ሟች ካ ሜትር የቦታ ስፋት ጋር እናቴ ሐምሌ ቀን የሰጡኝና ቤቱም በራሴ ገንዘብ የተሰራ በመሆኑ የግል ቤቴ ነውካርታና ደብተር ለመቀበልም በመጠባበቅ ላይ አገኛለሁ በማለት ዘርዝረው የአመልካች ክስ ያለምንም ሕጋዊ ማስረጃ የቀረበ ነው ተብሎ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲል ተከራክረዋል ለማስረጃነትም የሰነድና የሰው ምስክሮችን ዘረዝረው አቅርበዋል የስር ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ሰምቶ ጉዳዩን ከመመረመረ በሁዋላ ከ ካሜትር ውጪ ያረፈውና መጋቢት ቀን ዓም በአጥር የተለየው አከራካሪው ቤት ቁጥር ለ ወይም በሚል የሚታወቀው ቤት የሟች አቶ ተመስገን በቀለ በመሆኑ ቤቱን የሟች ወራሽ ለሆኑት የአሁኗ አመልካች ተጠሪ ሊያሰረክቡ ይገባል የኪራይ ገንዘብና የቤት ቁሳቁስን በተመለከተ የቀረበው ክስ ግን በማስረጃ የተደገፈ ስላልሆነ ተቀባይነት የለውም በማለት ወስኗል የአሁኗ ተጠሪ ቤቱን ሊያስረክቡ ይገባል ተብሎ በተወሰነው የውሳኔ ክፍል የአሁኗ አመልካች ደግሞ የቤት ኪራይ ገንዘብንና የቤት ቁሳቁስን በተመለከተ በተሰጠው የውሳኔ ክፍል ባለመስማማት የየራሳቸውን ይግባኝ ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ እና ተገቢው መጣራት ተደርቱ የተለያዩ የሰነድ ማስረጃዎች ከቀረቡ በሁዋላ የይግባኝ መዛግብቱ ተጣምረው ጉዳዩ ከተመረመረ በሁዋላ አመልካች ያቀረቡት ይግባኝ ውድቅ ሲደረግ የተጠሪ ተቀባይነት አግኝቶ አከራካሪው ቤት የተጠሪ እንጂ የአመልካች አውራሽ አይደለመ ተብሎ ተወስኗል አመልካች ቤቱ የተጠሪ ነው ተብሎ በተሰጠው የውሳኔ ክፍል ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት ቢያቀርብም በፍብሥሥሕቁ መሰረት ተሰርዞባቸዋል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው አመልካች መጋቢት ቀን ዓም በፃፉት አንድ ገጽ የሰበር አቤቱታ በይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤቶች ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ አከራካሪው ቤት የአውራሻቸው መሆኑ ተረጋግጦ እያለ ይግባኙን የሰማው የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በስር ፍርድ ቤት የተረጋገጠውን ፍሬ ነገር በመተው እና በይግባኝ ጊዜ ከሥነ ሥርአቱ ውጪ ተጨማሪ ማስረጃ እንዲቀርብ አድርጐ አንዲሁም የተጨማሪ ማስረጃዎችን ይዘት ባግባቡ ባላገናዘበ መልኩ ማስረጃውን መዝኖ የስር ፍርድ ቤቱን ውሳኔ መሻሩ ያላግባብ ስለሆነ ሊታረም የሚገባው ነው በማለት ውሳኔው ተሽሮ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ እንዲጸናላቸው ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታቸው ተመርምሮ ተጠሪ አቶ ተመስገን በቀለ ከሞቱ በሁዋላ ያዙት የተባለውና ከይዞታቸው ካሜትር ውጪ ያለ እንዲሁም መጋቢት ቀን ዓም በተደረገ ስምምነት የተለየው በቀድሞው ወረዳ ቀበሌ ክልል ውስጥ የሚገኘው ቁጥሩ ለ ወይም የሆነውን ቤት ለአመልካች ሊያስረክቡ አይገባም የተባለው በጉዳዩ ላይ የቀረቡትን ክርክርችንና ማስረጃዎችን ይዘት ባገናዘበ መልኩ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ለሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ ተደርጐ የግራ ቀኙ የቃል ክርክር ታህሣሥ ቀን ዓም በዋለው ችሎት ተሰምቷል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው አመልካች ዳኝነት የጠየቁበት ቤት የአውራሻቸው የሟች አቶ ተመስገን በቀለ መሆኑን ገልጸው ሲሆን ተጠሪ ቤቱን ሟች በሕይወት እያሉ ሲኖሩበት የነበረና ከሕልፈተ ሞታቸው በሁዋላ ተረክበው ማስተዳደር የጀመሩት መሆኑን እንዲሁም መጋቢት ቀን ዓም የተደረገው ስምምነት መኖርን ሳይክዱ ቤቱን የሰሩት ሟች ሳይሆኑ ተጠሪ በግል ገንዘባቸው የሰሩት የግል ንብረታቸው መሆኑንና ምንጩም ሐምሌ ቀነ ዓም የተሰጣቸው የስጦታ ወሉ መሆኑን ገልፀው የሚከራከሩ መሆኑንየግራ ቀኙ ምስክሮች በስር ፍርድ ቤት ቀርበው መሰማታቸውን ነው የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ለውሳኔው መሰረት ያደጋቸው ምክንያቶች የተጠሪ ቤት በ ካሜትር ቦታ ላይ ማረፉ በቀረበው ካርታ ተረጋግጧልበቀበሌው የቤት ቁጥር ለ በሚል የሚታወቅ ቤት ከካርታው ክልል ውጪ ያለና ተጠሪ እና የአመልካች አባት መጋቢት ቀን ዓም የይዞታ ስምምነት ያደረጉበት የአመልካች አውራሽ ቤትና ይዞታ በመሆኑ የተጠሪ ይዞታ አይደለም በ ዓም በቤት ቁጥር የተሰጠው የግብር ሂሳብ ማስታወቂያ የአመልካች አባት ካፈሩት በኋላ ለተጠሪ መመዝገቡን የሚያስገነዝብ ነው ማስታወቂያው ለአመልካች አባት ይዞታው በ ዓም መሰጠቱንና የተጠሪ ይዞታ ከሆነው ከ ካሜትር ውጪ መሆኑን ያሳያል የሚሉ መሆናቸውንም ከመዝገቡ ተመልክተናል በእነዚህ ምክንያቶች የቤት ቁጥር ለ ወይም የሆነውን ተጠሪ ለአመልካች እንዲያስረክቡ ሲል የሰጠውን ውሳኔ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍቤት የሻረው በ ዓም በተወሰደ የቦታ ልኬት የቦታ ስፋት ልዩነት መገኘቱ ለአመልካች አውራሽ ለቤት ቁጥር ለ የይዞታ ማረጋገጫ ሊሆን አእንደማይችል የግብር ማስተወቂያው ለአመልካች አባት በወርስ የተላለፈላቸው ሃብት ስለመኖሩና ለዚሁ የተሰጠ የይዞታ ማረጋገጫ ተደርጐ ሉወሰድ የማይችል መሆኑን መጋቢት ቀን ዓም ተደረገ የተባው ስምምነትም የድንበር መለያ ስምምነት እንጂ የውርስ ፃብት ድርሻ ክፍፍል የተደረገበት አለመሆኑን ቤቱን የአመልካች አባት በውርስ ወይም በስጦታ አግኝተውት ባለፃብት ስለመሆናቸው የቀረበ የማስረጃ የለም የአመልካች አባት በ ዓም ለሚኖሩበት ሰርቪስ ቤት ቁጥር እንዲሰጥ ጠይቀው በኮሚቴ ለ የሚል ቁጥር መስጠቱና ውፃና መብራት መግባቱም የይዞታ ማስረጃ ሊሆን እንደማይችል የንፋስ ስልክ ላፍቶ አስተደደር ቤት ኀዳር ቀን ዓም ለፍርድ ቤቱ በዛፈው ደብዳቤ ለአመልካች አባት በጠየቁት መሰረት ከመፈቀዱ ውጪ የቦታ ይዞታ በተጠሪና በባለቤታቸው አቶ ከበደ ወጊዮርጊስ ስም ብቻ መሆኑና በ ዓም የቤት ቁጠር ሲሰጥም የተሰጠው ቁጥር ሆኖ በተጠሪና በባለቤታቸው ስም መሆኑን ማረጋገጡንየክፍሉ መሬት አስተዳደር ጽቤት ታህሣሥ ቀን ዓም ለፍርድ ቤቱ በባፈው ደብዳቤ የይዞታው አመጣጥ ተጠሪ ከአናታቸው በስጦታ ያገኙት መሆኑና በማህደር ውስጥ የቤት ቁጠር የሚል ከመሆኑ ውጪ በሀ እና በለ የተለየ ቤት ቁጥር የሚያሳይ ማስረጃ አለመኖሩን አንዲሁም በአሁኑ ወቅት ይዞታው በካርታ ቁጠር በተጠሪ በግዛቸው በከበደና በትዘታ አበበ መመዝገቡን ማረጋገጡንተጠሪ ከ ዓም ድረስ በቤት ቁጥር ግብር ስለመክፈላቸው ማስረጃ ማቅረባቸውን የካቲት ቀን ዓም የመሬት አስተዳደር ጽቤት ለፍርድ ቤቱ በፃዓፈው ደብዳቤ በተጠቀሰው ካርታ ውስጥ የቤት ቁጥር ለ የሚል ቤት አለመኖርንና በግቢው ውሥጥ የቤት ቁጠር ራሱን የቻለ ቤት እንደሚገኝ ሪፖርት የቀረበለት መሆኑን ማረጋገጡንየአመልካች ምስክሮች የአመልካች አባት ቤት ሲሰራ አየን ባሉበት ግቢ ውስጥ ሌሎች ቤቶች መኖራቸውንየተሰራው ቤትየቤት ቁጥር እና ቦታው የማን እንደሆነ እንደማያውቁ የመሰከሩ ናቸውበተጠሪበግዛቸው ከበደና ትዝታ አበበ ስም የተመዘገበ የቤት ቁጥር ካርታ ይዞታ ካሜትር መሆኑ ተረጋግጧል የሚሉትን ምክንያቶችን በመያዝ ነው እንግዲህ የበታች ፍርድ ቤቶች በፍሬ ነገር ደረጃ ያጣሩት ነጥብና ማስረጃውን በመመዘን የደረሱበት ድምዳሜ ከላይ የተመለከተው ሲሆን ይህ ችሎት ጉዳዩን እንዲመረምር ጉዳዩ ለችሎቱ ሲቀርብ የተያዘው ጭብጥ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ያገናዘበ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ተብሎ ነው በዚህ ችሎት የግራ ቀኙ ክርክር ሲያደርጉ የተጠሪ ጠበቃ የተያዘው ጭብጥ የማስረጃ ጉዳይ በመሆኑ በሰበር ችሎት ሊታይ የሚገባው አይደለም በማለት ተቃውሞ አቅርበዋል በአርግጥ ይህ ሰበር ችሎት ሊመለከተውና ማረም የሚገባው ጉዳይ የማስረጃን ጉዳይ ሳይሆን በማናቸውም የመጨረሻ ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት መፈጸሙ ሲረጋገጥ ስለመሆኑ የኢፌድሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ ሀ እና አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ይዘትና መንፈስ የሚያስገነዝበን ጉዳይ ነው በተያዘው ጉዳይ የሰበር ችሎት አንዲመለከተው የተያዘው ጭብጥ የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ውሳኔ በጉዳዩ ላይ የቀረበውን የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ ይዘት ባግባቡ ያገናዘበ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር እንጂ የማስረጃውን ክብደት ወይም ታአማኒነት ለመመርመር ተብሎ አይደለም አመልካች አጥብቀው የሚከራከሩትም በጉዳዩ ላይ የቀረቡት የሰው ምስክሮች አከራካሪው ቤት በሟች አባቱ የተሰራ መሆኑን የሚያረጋግጡ ሁነው እያለ እና የሰነድ ማስረጃዎች ይዘትም ይህንኑ የሚደግፍ ሁኖ እያለ በአግባቡ ሳይታይ ታልፏል በሚል ነው በመሆኑም ሊነሣ እና ሊታይ የሚገባው ጭብጥ በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ውሳኔ የቀረቡት ማስረጃዎችን ይዘት መሰረት ያደረገ ነው ወይስ አይደለም የሚል ሲሆን ለክርክሩ የቀረቡት ማስረጃዎች ይዘት ወይም በፍሬ ነገር ደረጃ የተረጋገጠው ነጥብ ከሕጉ ጋር በአግባቡ ተዛምዶ አልታየም የሚለው ቅሬታ የሕግ ነጥብ እንጂ የማስረጃ ምዘናን የሚመለከት ባለመሆኑ የተጠሪ ጠበቃ ጉዳዩ የማስረጃ ምዝና ስለሆነ በሰበር ችሎቱ የሚታይ አይደለም በማለት ያቀረቡትን ክርክር አልተቀበልነውም ቀጥለን ተጠሪ ከ ካሜትር ውጪ ያለውንና በመጋቢት ቀን ዓም በተደረገው ስምምነት በአጥር የተለየውን ቁጥሩ ለ ወይም በሚል የሚታወቀውን ቤት ለአመልካች ሊያስረክቡ አይገባም ተብሎ መወሰኑ ባግባቡ መሆን ያለመሆኑን ተመልክተናል አከራካሪው ቤት በአመልካች አባት የተሰራ ስለመሆኑ የአመልካች ምስክሮች ማረጋገጣቸውን የበታች ፍርድ ቤቶች የተቀበሉት ፍሬ ነገር ነው ተጠሪ ለአመልካች ክስ መልስ ሲሰጡ ቤቱ በገንዘባቸው የተሰራ መሆኑን ገልፀው የተከራከሩ ሲሆን ምስክሮቻቸው ቤቱ በተጠሪ የግል ገንዘብ የተሰራ መሆኑን አስረድተዋል ወደሚለው ድምዳሜ የስር ፍርድ ቤቶች አልደረሱም በመሆኑም ቤቱ በአመልካች አባት የተሰራ መሆኑ በሰው ምስክሮች የተረጋገጠ ጉዳይ ነው የአመልካች አባት የቦታውና የቤቱ ባለሃብት ስለመሆናቸው የሚያሳይ ማስረጃ የለም ተብሎ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍቤት ድምዳሜ የተያዘው የተለያዩ የሰነድ ማስረጃዎችን ይዘት በመመርመር ነው አከራካሪው ቤት ተጠሪ ከእናታቸው በስጦታ ባገኙት ቦታ የተሰራ መሆኑ የተካደ አይደለም ሆኖም ዋናው ነገር በቦታው ላይ ያለውን ቤት የሰራው ሰው ተጠሪ ወይስ። የሚለው ነጥብ ነው አመልካች ቤቱን የያዘው ከሟች ወሮ ንጋቷ ፃይሌ ተጠሪ አውራሼ ናት የምትላት ጋር በ ዓም ባደረገው የቤት ሽያጭ ውል መሰረት ነው ይህ ፍሬ ነገር በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ግንዛቤ እንደተወሰደበት ከውሳኔው ለመገንዘብ ችለናል በሌላ በኩል ግን የሺያጭ ውሉ በፍብሕቁ በተደነገገው መሰረት በውል አዋዋይ ፊት ያልተመዘገበ በመሆኑ ለአመልካች የሚሰጠው መብት የለምበሻጭም ሆነ በወራሽ ተጠሪ ላይም የሚያስከትለው ግዴታ የለም በአጠቃላይ ውሉ ሕጋዊ ውጤት የለውም የሚሉትን ምክንያቶች በመስጠት ፍቤቱ የአመልካችን ክርክር ውድቅ አድርጐአል በአርግጥ ፍቤቱ የይርጋውን መቃወሚያ ውድቅ ያደረገው ከላይ በተገለጸው ምክንያት በመሆኑ ውሉ በሕጉ የተቀመጡትን የፎርም ሁኔታዎች መስፈርቶች አያሟላም ከሚለው ትችቱ ጋር አላያያዘውም ይሁንና ትችቱ የሽያጭ ውል መደረጉን ስለሚያመላክት የአመልካችን የይርጋ መቃወሚያ በመወሰን ረገድ ጠቃሚ ፍሬ ነገር ነው ቀደም ሲል እንዳመለከትነው ተጠሪ በክስዋ ያቀረበችው የዳኝነት ጥያቄ አመልካች ቤቱን ያስረክበኝ የሚል ነው አመልካች ደግሞ ተጠሪ ቤቱን ልትረከብ ይገባል ወይስ አይገባም የሚለው የሥረ ነገር ጭብጥ ከመታየቱ በፊት ውሳኔ ሊያገኝ የሚገባው የይርጋ መቃወሚያ አቅርቦአል በመሆኑም ተጠሪ የአመልካችን የይረጋ መቃወሚያ ውድቅ ታስደርግ ዘንድ በቅድሚያ ይጠበቅባታል አመልካች ቤቱን የያዘው በውል አንደመሆኑ ውሉ ፈራሽ ነው ወይም ተሰርዞአል ሳይባል እንዲለቅ የሚደረግበት አግባብ የለም በእርግጥ አመልካች በመከራከሪያነት ያቀረበው ውሉ በፍብሕቁ በተደነገገው መሰረት አልተደረገም ተብሎአል የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤትነትን ለማስተላለፍ የሚደረግ ውል በጽሑፍ እአና ውል ለማዋዋል ሥልጣን በተሰጠው ሰው ፊት ወይም በፍቤት ካልተደረገ ውጤት እንደማይኖረው የተጠቀሰው ድንጋጌ ያመልክታል በሌላ በኩል ደግሞ በሕጉ የተመለከተውን የአፃፃፍ ሥርአት አለመከተል የሚያስከትለው ውጤት ምን እንደሆነ በፍብሕቁ ተደንግጐአል በዚህም መሰረት ይህን የመሰለ ውል የሚፈርሰው ከተዋዋዮቹ አንዱ ወይም ማናቸውም ጥቅም ያለው ሰው ሲጠይቅ እንደሆነ ሕጉ ያመለክታል ይህም የሚያስገነዝበን የአፃፃፍ ሥርአትን ያላሟላ ነው የተባለው ውል በሕጉ በተመለከቱት ሰዎች እንዲፈረስ ጥያቄ እስካልቀረበበት ድረስ ከጅምሩ ፈራሽ ነው ሊባል እንደማይችል ነው ውሉ እንዲፈርስ የሚቀርበው ጥያቄም በጊዜ የተገደበ ነው የአፃፃፍ ሥርአቱን ያልተከተለ ውል እንዲፈረስ ጥያቄው መቅረብ ያለበት በአሥር ዓመት ጊዜ ውስጥ ስለመሆኑም በፍብሕቁ እና ከተቀመጡት ድንጋጌዎች መንፈስ እና ይዘት መገንዘብ ይቻላል ወደያዝነው ጉዳይ ስንመለስ የቤት ሽያጭ ውሉ የተደረገው መስከረም ቀን ሆኖ ተጠሪ ክስ የመሰረተችው ደግሞ ጥር ቀን ዓም እንደሆነ መዝገቡ ያመለክታል ይህም ማለት ክሱ የቀረበው ውሉ ከተደረገ ከ አሥራ ሦስት ዓመት በጊላ ነው ማለት ነው ክሱን የሰማው ፍቤት አመልካች ያቀረበውን የይርጋ መቃወሚያ አግባብነት ያላቸውን ድንጋጌዎች መሰረት አድርጐ ባለማየቱ ከተሳሳተ መደምደሚያ ላይ ሊደርስ ችሎአል ከፍ ሲል እንደገለጽነው ለተያዘው ክርክር አወሳሰን ተገቢነት ያላቸው ድንጋጌዎች የፍብሕቁ እና በመሆናቸው አመልካች ያቀረበው መቃወሚያ ውድቅ የሚሆንበት ምክንያት የለም ሲጠቃለል አቤቱታ የቀረበበት ውሳኔ በሕጉ አተረጓጐም ረገድ መሰረታዊ ስህተት ያለበት ነው ለማለት ችለናል ውሳኔ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመቁ ጥቅምት ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ እና የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት በመቁ ጥር ቀን ዓም የሰጠው ትእዛዝ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ተሽረዋል ተጠሪ ያቀረበችው ክስ በይርጋ ቀሪ ሆኖአል ብለናል ግራ ቀኝ ወገኖች ወጪና ኪሣራ ይቻቻሉ መዝገቡ ተዘግቶአል ይመለስ ነዓ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ ኅዳር ዐ ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች መንበረፀሐይ ታደሰ ሐጎስ ወልዱ ሒሩት መለሰ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች አቶ ብርፃኔ ተሰማ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ታምራት አያኔ ጠበቃ ወረደ ወአማኑኤል ቀረቡ የኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ የንግድና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ በሌሉበት የሚታይ ነው መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ በፍብሕቁጥር ስር የተመለከተውን ንውጽውጽታን ከህበር የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ነው የአሁኑ አመልካች የስር ከሣሽ ሲሆኑ ተጠሪዎች ደግሞ ተከሣሽ ነበሩ ክሱም የካቲት ቀን ዐዐዐ ዓም የተፃፈ ሆኖ ይዘቱም ባጭሩ በመኖሪያነት በተሰጣቸው ቦታ አመልካችና ኛ ተጠሪ የገነቡት ቤት ያላቸው ሆኖ ይኸው ተጠሪ በመኖሪያ ቤታቸው ላይ የብየዳ ሥራ በመስራታቸው ጎረቤት በሆኑት አመልካች ላይ የድምጽ ብክለት ሁከት መፍጠራቸውን ኛ ተጠሪም የብረታ ብረት ብየዳ ሥራ በኢንዱስትሪ ዞን መስጠት ሲገባው ያላግባብ ፈቃዱን መስጠቱን ገልፀው የተፈጠረው የድምጽ ሁከት ሊወገድላቸው የሥራ ፈቃድም እንዲሠረዝ እንዲደረግ ይወሰንላቸው ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሣይ ነው የአሁኑ ኛ ተጠሪም ጉዳዩን በሁለት ዓመት የይርጋ ጊዜ ሊታገድ እንደሚገባውና የብይዳ ማሽኑ ዝቅተኛ ድምጽ ያለው መሆኑን ገልፀው የተከራከሩ ሲሆን ኛ ተጠሪም የሥራ ፈቃዱን የሰጠው በሕግ አግባብ ነው ሲል ተከራክሯል ፍርድ ቤቱም በኛ ተጠሪ ላይ የቀረበው ክስ በሁለት ዓመት ይርጋ የታገደ ነው ኛ ተጠሪን በተመለከተ ደግሞ የሰጠውን ፈቃድ የሚሰርዘው ራሱ እንጂ ፍርድ ቤት አይደለም ሲል የአመልካችን ክስ ውድቅ በማድረግ ወስኗል ጉዳዩ በይግባኝ የቀረበለት የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤትም ግራ ቀኙን ካከራከረ በኋላ የስር ፍርድ ቤትን ውሣኔ ሙሉ በሙሉ አጽንቶታል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሣኔ ለማስቀየር ነው አመልካች ጥር ቀን ዐዐ ዓም በፃፉት ሦስት ገጽ የሠበር አቤቱታ በበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ ላይ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ ሁከቱ በክፍሉ ደንብ አስከባሪ ትእዛዝ መሠረት ቆሞ ቆይቶ እንደገና ሲፈጠር ክስ ያቀረበ ሆኖ እያለ በሁለት ዓመት የይርጋ ጊዜ ይታገዳል ተብሎ መወሰኑ የሕግ ግድፈት ያለበት ነው በማለት የበታች ፍርድ ቤቶች ውሣኔ ተሽሮ ተገቢው ውሣኔ እንዲሰጥበት ይደረግ ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሣይ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ ተመርምሮም አመልካች የተፈጠረው ሁከት ለተወሰነ ጊዜ ከተወገደ በኋላ አንደገና ሁከቱ በመጀመሩ ምክንያት የቀረበው ክስ በይርጋ ሊታገድ ይገባዋል ተብሎ መወሰኑ ባግባቡ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ለሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ ተደርጐ ለተጠሪዎች ጥሪ ተደርጐላቸው ኛው ተጠሪ ሲቀርቡ ኛ ተጠሪ ባለመቅረቡ ጉዳዩ በሌለበት እንዲታይ ተደርጓል ኛ ተጠሪ ጥቅምት ቀን ዓም በተፃፈ ሦስት ገጽ ማመልከቻ መልሳቸውን ሰጥተዋል ይዘቱም ባጭሩ የአመልካች የሰበር ቅሬታ ነጥብ በስር ፍርድ ቤት ያልተነሣ በመሆኑ በሰበር ችሎት ሊነሳ አይገባምጉዳዩ በይርጋ የታገደ ነው ተብሎ መወሰኑም ባግባቡ ነው በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው የጉዳዩ አመጣጥ አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀ ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታ መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን ለሰበር ችሎቱ ቀርቦ ሊመመርመር ይገባል ተብሎ ሲታዘዝ ከተያዘው ጭብጥ አኳያ መርምሮታል ከመዝገቡ መገንዘብ የተቻለው አመልካችና ኛ ተጠሪ ጐረቤት ሆነው በሚኖሩበት አካባቢ ኛ ተጠሪ ከሚመለከተው አካል ፈቃድ ወስደው የብረታ ብረት ብየዳ ሥራ እንደሚሰሩና በስራው ወቅት ጥቅም ላይ የሚውለው ማሽን በሚያሰማው ድምጽ አመልካች ሁከት ተፈጥሮብኛል የሚሉ መሆኑን ነው ኛ ተጠሪ የብየዳ ሥራውን ከ ዓም ጀምሮ የሚሰሩት መሆኑን በመግለጽ የሚከራከሩ መሆናቸውን ተገንዝበናል በመሰረቱ በፍብሕቁጥር ስር በባለቤትነት መብት ያለመጠን መገልገልን የሚደነግገው ድንጋጌ በፍብሕቁ ስር ከተመለከተው በይዞታ ላይ ሁከት ስለመፍጠር እጅጉን የተለየ ነው በፍብሕቁ ስር የተመለከተው ጉዳይ በሰፊ የባለቤትነት መብት ላይ በህጉ ከተመለከቱት ገደቦች መካከል አንዱ ነው ባለቤቱ ድርጊቱን የሚፈጽመው ወይም ሥራውን የሚፈጽመው በራሱ ንብረት ወይም ቤት ውስጥ ቢሆንም የድርጊቱ ወይም የሥራው ውጫዊ መገለጫዎች ሌላውን ጐረቤት ወይም ባለቤትበሌላ ሕጋዊ አግባብ ተጠቃሚ የሆነውን ሰው እንዳይረብሽ እንዳያውክ ወይም በማናቸውም መልኩ ከተገቢው በላይ የሆነ ችግርን እንዳያስከትል በማድረግ መብቱን በልክ ባለቤቱ ይጠቀም ዘንድ ህጉ ያበጀው የባለቤትነት መብትን አጠቃቀም አድማስን የሚወሰን ሥርአት ስለመሆኑ ከአንቀጽ እና ተከታዮቹ ድንጋጌዎች ጋር አዛምደን በምናነብበት ጊዜ የምንገነዘበው ጉዳይ ነው በመሆኑም በፍብሕቁ ስር የተመለከተው የይርጋ ጊዜ ለጉዳዩ አግባብነት የለውም ወደ ተያዘው ጉዳይ ስንመለስም የክርክሩ ባህርይ የሚያሳየው የአመልካች ጥያቄ በይዞታቸው ላይ የተፈጠረው ሁከት እንዲወገድላቸው ሳይሆን የማሸኑ ድምጽ የፈጠረባቸው ረብሻ እንዲወገድላቸው ነው የማሽኑ ድምጽ ሥራው እስከተሰራ ድረስ የሚቀጥል መሆኑም ግልጽ ነው በሌላ አገላለጽ የብየዳው ሥራ ከተጀመረ በኋላ የጊዜ ማለፍ ሁፄታ መኖር በድምጽ ሁከት ተፈጥሮብኛል በማለት ክስ ለማቅረብ የሚገድብ አይደለም ዋናው ቁልፉ ነገር ድምፁ ከመጠን በማለፉ ረብሻ መፍጠሩን ማረጋገጥ ነው በፍብሕቁ ስር የተመለከተው ድንጋጌ ዓይነተኛ ዓላማውም ባለሐብቱ በመብቱ በሚገለገልበት ጊዜ የጐረቤቱ ርስት ጥቅም የሚቀንስበትን ወይም የሚጐዳበትን ማናቸውንም ከመጠን ያለፈ ነገር ከመስራት መከላከል ነው አንዴ የተፈጠረ የድምጽ ብክለት እንዲቀጥል የሚደረገበት የሕግ አግባብ የለም ተከራካሪ ወገኖች የጠቀሱትን ድንጋጌ ብቻ በመያዝ ለፍሬ ጉዳዩ አግባብነት የሌለውን ድንጋጌ በመያዝ ውሳኔ መስጠት የዳኝነት አካሄድ የሚፈቅደው አይደለም ለጉዳዩ አግባብነት ያለውን ድንጋጌ በመለየት ዳኝነት መስጠት የፍርድ ቤት የአለት ተእለት የስራ ድርሻ እንጂ የተከራካሪ ወገኖች አይደለም ስለሆነም የስር ፍቤት ኛ ተጠሪን በተመለከተ የጉዳዩ ይዘት በፍብሕቁ እና ድንጋጌ ስር የተመለከተውን የሚመለከት ሆኖ እያለ በይዞታ ላይ ሁከት ሲፈጠር የይርጋ ጊዜን የሚመለከተውን ድንጋጌ መሰረት በማድረግ ውሳኔ መስጠቱ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ሆኖ አግኝተናል ኛ ተጠሪን በተመለከተ የተሰጠውን ውሣኔ ስንመለከተው የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ የሰጠው ተጠሪ ስለንግድ ፈቃድ አሰጣጥና ምዝገባ በወጣው አዋጅ መሰረት መሟላት ያለባቸው ነገሮች ሲሟሉ ፈቃድ የመስጠት በላም ጉድለት ካገኘ የማገድና የመሰረዝ ሥልጣን አለው እንጂ የከተማውን የቦታና መሬት አጠቃቀም የመወሰን ሥልጣን የለውም በሚል ምክንያት ነው የአሁኑ አመልካች በሰበር አቤቱታቸው ላይ የስር ፍርድ ቤት ይርጋን አስመልክቶ የሰጠውን ውሳኔ ስህተት ነው የሚሉበትን ምክንያት ከመዘርዘር ውጪ ኛ ተጠሪን በተመለከተ የተሰጠው ውሳኔ የሕግ ስህተት ያለበት መሆኑን በመግለጽ ቅሬታቸውን አልዘረዘሩም በሌላ በኩል ይህ ችሎት የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አዋጅ ቁጥር ሲመለከተው የንግድ ፈቃዱን የተሰጠው ሰው በሌላ ሰው ላይ በስራ በሚፈጥረው ረብሻ የንግድ ፈቃድ የሰጠው አካል ሊሰርዘው የሚገባ ስለመሆኑ የማይደነግግ መሆኑን ከአዋጁ አንቀጽ ድንጋጌ መገንዘብ የሚቻል መሆኑን ተገንዝቧል በመሆኑም የስር ፍርድ ቤት በዚህ ረገድ የደረሰበት መደምደሚያ የሕግ ስህተት ያለበት ሆኖ አላገኘነውም ሲጠቃለልም ከላይ በተመለከቱት ሕጋዊ ምክንያቶች ተከታዩን ወስነናል ውሳኔ የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት መቁጥር ሰኔ ቀን ዓም ተሰጥቶ በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር ኀዳር ቀን ዓም የፀናው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ተሻሽሏል የአመልካች ጥያቄ በይርጋ የሚታገድበት ምክንያት ስለሌለ ኛ ተጠሪ በሚሰሩት የብየዳ ሥራ የሚሰማው ድምጽ ከመጠን በማለፍ ወደ አመልካች መኖሪያ ዘልቆ ሁከት የሚፈጥር መሆን ያለመሆንለመከላከል ያደረጉት ነገር መኖር ያለመኖሩን ከፍብሕቁ ድንጋጌ አኳያ በመመልከት ጉዳዩ ላይ ተገቢው ውሳኔ አዲሰጥበት ለፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በፍብሥሥሕቁ መሰረት መልሰንለታል ኛውን ተጠሪ በተመለከተ በስር ፍርድ ቤት የተሰጠው ውሣኔ ፀንቷል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሣራ የየራሣቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘገቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤኃ የሰመቁ ዐ ጥር ቀን ዐዐ ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ዳሼ መላኩ ተሻገር ገሥላሴ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች የልደታ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ዐ አስተዳደር ፅቤት ነፈጅ ሠይፉ ግርማ ቀረቡ በልደታ ክከተማ የመሬት ግንባታ ፈቃድ አሰጣጥና ይዞታ አስተዳደር ፅቤት ነፈጅ ሠይፉ ግርማ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ታሪኩ ዑርጌሣ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍረድ ጉዳዩ የሁከት ይወገድልኝ ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪ ባሁኑ አመልካች ላይ በአዲስ አበባ ከተማ የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት ላይ በመሠረቱት ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም ባጭሩ በወረዳ ዐ ቀበሌ ክልል ውስጥ የሚገኘውንና ቁጥሩ ዐ የሆነ ቤት ተጠሪ በጨረታ አሸንፈው የገዙት መሆኑን ቤቱ በእርጅና ምክንያት ሊፈርስ በመድረሱ በጊዜአዊነት በላሜራ እንዲያድሱ መስከረም ቀን ዐዐ ዓም የእድሳት ፈቃድ ተፈቅዶላቸው ቤቱን ሰርተው ሲጨርሱ የተሠጠው የጊዜአዊ ግንባታ ፈቃድ ከመመሪያ ውጪ ነው በማለት ግንባታውን እንዲያፈርሱ ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው መሆኑን ገልጸው ተግባሩ ሁከት በመሆኑ እንዲወገድ ዳኝነት ሊሰጥ ይገባል በማለት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ አመልካቾች ለክሱ በሰጡት መከላከያ መልስም የእድሳት ፈቃድ የተሰጠበት መንገድ ከሕግ ውጪ ነው በመሆኑም ግንባታው እንዲፈርስ ማስጠንቀቂያ ተፅፏል ይህ ደግሞ ሕጋዊ ተግባር እንጂ የሁከት ተግባር አይደለም በማለት ገልፀው ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲሉ ተከራክራዋል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ በመመርመር የግንባታ ፈቃዱ የተሰጠው ከመመሪያው ውጪና በስህተት መሆኑ ስለተረጋገጠ እና የአመልካቾች አርምጃ ሕጋዊ እንጂ ሁከት ሊባል አይችልም በማለት የተጠሪን ክስ ውድቅ በማድረግ ወስኗል በዚህ ውሣኔ ተጠሪ ባለመስማማት ይግባኙን ለከተማው ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ ይኸው ፍርድ ቤት ጉዳዩን መርምሮ የግንባታ ፈቃዱ ለተጠሪ መሰጠቱ እስከተረጋገጠ ድረስ ተጠሪ በቅን ልቦና የገነቡት ግንባታ የሚፈርስበት ምክንያት የለም የአመልካቾች ተግባር ሁከት ነው በማለት ወስኗል አመልካቾች በዚህ ውሳኔ ቅር በመሰኘት የሰበር አቤቱታቸውን ለከተማው ሰበር ሰሚ ችሎት ቢያቀርቡም ተቀባይነት አላገኙም የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የሰበር አቤቱታው መሰረታዊ ይዘትም የግንባታ ፈቃዱ የተሰጠው ከመመሪያ ውጪ መሆኑ ተረጋግጦ እያለ የአመልካቾች ተግባር ሁከት ነው ተብሎ መወሰኑ የአመልካቾችን ኃላፊነት እና ተግባር ያላገናዘበ በመሆኑ ሊታረም የሚገባው ነው በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተመርምሮም ለተጠሪ የተሰጠው ማስጠንቀቂያ የሁከት ተግባር ነው ተብሎ መወሰኑ በአግባቡ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ ተደርጎአል በዚህም መሠረት ለተጠሪ ጥሪ ተደርጎላቸው ቀርበው በሕጋዊ መንገድ ባለንብረት ሁነውና ከመንግስት አካል ጊዜአዊ ፈቃድ ወስደው የገነቡት ግንባታ እንዲፈርስ ማስጠንቀቂያ መጻፍ ሁከት ነው ተብሎ መወሰኑ ምንም የህግ ስህተት የሌለበት በመሆኑ ውሳኔው ሊጸና ይገባል በማለት ተከራክረዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው ተጠሪ የተሠጣቸው ጊዜያዊ ግንባታ ፈቃድ ከዓላማው ውጪ በስህተት የተሰጠ መሆኑ በሁሉም የበታች ፍርድ ቤቶች በፍሬ ነገር ደረጃ የተረጋገጠ ነጥብ መሆኑን ነው ጉዳዩን በይግባኝ የተመለከተው ፍርድ ቤት የተፃፈውን ማስጠንቀቂያ ሁከት ነው ወደሚለው ድምዳሜ ሊደርስ የቻለው ተጠሪ በተሰጣቸው ጊዜያዊ የግንባታ ፈቃድ መሰረት በቅን ልቦና ግንባታ ከአከናወኑ ለስህተቱ ኃላፊነት መውሰድ ያለበት ፈቃዱን የሰጠው አካል ነው በሚል ምክንያት ነው በመሠረቱ የአንድ ንብረት ባለይዞታ የሆነ ሰው ይዞታውን ለመንጠቅ ወይም በይዞታው ላይ ሁከት ለመፍጠር የሚፈጸምን ማንኛውንም ድርጊት እንዲቆም ወይም ንብረቱ እንዲመለስለት ሕጉ ከሚጠብቃቸው መንገዶች አንዱ አማራጭ የይዞታ ክስ ማቅረብ ዮቫ ልርከበ ስለመሆኑ የፍብሕቁጥር ድንጋጌ ያሳያል በዚሁ ድንጋጌ መሰረት የሁከት ይወገድልኝ ክስ መቅረብ የሚችለው አቤቱታ አቅራቢው ለክርክሩ መነሻ ከሆነው ነገር በቀጥታ ወይም በጠባቂ ይዞታ ሲኖረው ነው እንዲሁም የይዞታ ክስ የሚቀርበው ለክርክሩ መነሻ የሆነውን ንብረት በወቅቱ ለመያዝ ምንም አይነት መብት በሌለው ሰው ላይ ስለመሆኑም የድንጋጌው መንፈስ ያስረዳል የሁከት ይወገድልኝ አቤቱታ አቅራቢ በማስረጃ ማረጋገጥ ያለበት ንብረቱ በይዞታው ስር የነበረና የሁከት ድርጊት ፈፃሚው የኃይል ተግባር በመጠቀም ወይም በሚስጢር ንብረቱን የወሰደበት መሆኑን ነው የሁከት ተግባር የሚኖረው ባለይዞታ የሆነ ሰው በይዞታው ስር በሚገኘው ንብረት እንዳይገለገልበት ሌላ ሰው ጣልቃ ገብቶበት መሰናክል ሲሆንበት ወይም ረብሻ ሲፈርጥበት ነው እንግዲህ የሁከት መፍጠር ድርጊት ትርጓሜና ይዘቱ ከላይ የተመለከተው ስለመሆኑ ከፍብሕቁጥር ዐ እስከ ድረስ ከተደነገጉት ድንጋጌዎች መገንዘብ የምንችለው ጉዳይ ነው በመሆነኑም የሁከት ይወገድልኝ ክስ የሚያቀርበው ሰው ንብረቱ በእርሱ ግልፅ ቁጥጥር ስር መሆኑንና በዚህ ንብረት እንዳይገለገልበት ተከሳሹ ረብሻ የፈጠረበት ወይም መሰናክል የሆነው ስለመሆኑ ከተከሳሽ በተሻለ ማስረጃ የማስረዳት ሸክም አለበት ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስም አንድ ባለይዞታ ይዞታውን ከሕጋዊ አካል ከወሰደ በኋላ ይዞታው የተሰጠበት አግባብ ከሕግ ውጪ መሆኑ ከተረጋገጠ ይኸው ስህተት እንዲስተካከልና ሕጋዊ እንዲሆን ለማድረግ የሚከለክል ሕግ የለም በተሳሳተ መንገድ በተሰጠ አስተዳደራዊ ውሳኔ ቅን ልቦና አድሮበት ለኪሳራ የተዳረገ ሰው ደግሞ በሕጉ አግባብ ተገቢውን ኪሳራ ለመጠየቅ ይችል ይሆናል ከሚባል በስተቀር ቀድሞ በስህተት የተሰጠ ፈቃድ ወይም ሌላ ውሳኔ ጸንቶ ሊኖር ይገባል ብሎ ሊጠይቅ የሚችልበትና ፍርድ ቤትም ይህንኑ ሊቀበል የሚገባበት አግባብ አይኖርም አንድ የአስተዳደር አካል የሰጠው ውሳኔ ወይም የወሰደው እርምጃ ሕገ ወጥ መሆኑን ከአረጋገጠ ይኸው ውሳኔ እንዲስተካከል የማድረግ ኃላፊነትና ተግባር አለውና በመሆኑም ለተጠሪ የተሰጠው የግንባታ ፈቃድ ከመመሪያው ዓላማ ውጪ መሆኑ በመረጋገጡ ይህንኑ ሕጋዊ ያልሆነ መመሪያ መሰረት በማድረግ የተሰራ ግንባታ እንዲፈርስ ለተጠሪ የተፃፈው ማስጠንቀቂያ አስተዳደራዊ ኃላፊነትንና ተግባርን ለመወጣት የተደረገ ነው ከሚባል በስተቀር የሁከት ተግባር ሊሆን የሚችልበት ሕጋዊ ምክንያት የለም በዚህም ምክንያት የከተማው ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የአመልካቾች ተግባር ሁከት ነው በማለት የከተማው መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ መሻሩና የከተማው ሰበር ሰሚው ችሎትም ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የለበትም በማለት ማጽናቱ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ሆኖ በማግኘታችን ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት በመቁጥር መጋቢት ቀን ዐዐ ዓም ተሰጥቶ በከተማው ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር ሚያዝያ ቀን ዐዐ ዓም በትዕዛዝ የጸናው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ተሽራል በአዲስ አበባ ከተማ የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር የካቲት ዐ ቀን ዐዐ ዓም የተሰጠው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ፀንቷል አመልካቾች በተጠሪ ላይ የፈጠሩት ሁከት የለም ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሣራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ያሜይነሃያ ይነለምዕፖ ዳምቻ ፊረማ ፅያያታሥ ራታ የሰመቁ ህዳር ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሓጎስ ወልዱ ተሻገር ገሥላሴ ብርሃኑ አመነው አልማው ወሌ አመልካች ሲኤኤስ ኮንሰልቲንግ ኢንጂነርስ ሳልዝጊተር ጂኤምቢኤች ጠበቃ ፍቃዱ ሞላ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ካሳሁን ተወልደብርሃን ጠበቃ ፈቃዱ አስፋው ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ አዋጅ ቁጥር ን መሠረት ያደረገ ሲሆን ክርክር የተጀመረው በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ነው ክርክሩ ሲጀመር ከሳሽ የነበሩት የአሁኑ ተጠሪ ሲሆን የአሁኑ አመልካች ደግሞ ተከሳሽ ነበር የስር ከሳሽ ክስ ይዘት ሲታይም ከአመልካች ድርጅት ጋር የመሰረቱት የቅጥር ውል ከሕግ ውጪ የተቋረጠባቸው መሆኑን ገልፀው የተለያዩ ክፍያዎች እንዲከፍሏቸው ይወሰንላቸው ዘንድ ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው የአሁኑ አመልካች ለክሱ በሰጠው መልስም የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያና የፍሬ ነገር ክርክር አቅርቧል አመልካቹ የስራ መሪ መሆናቸውንና የግራ ቀኙ ስምምነት ጉዳዩ በጀርመን ሕግ እንደሚዳኝ የሚገልጽ መሆኑን በመጥቀስ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ጉዳዩን ለማየት የስረ ነገር ዳኝነት ስልጣን የሌለው መሆኑን በመግለጽ ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲል በመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያነት ተከራክራል ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ የተመለከተው የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተጠሪ የስራ መሪ ስለመሆናቸው አልተረጋገጠም ብሎ ከደመደመ በላ በቅጥር ስምምነቱ ላይ ጉዳዩ በጀርመን ሕግ እንደሚታይ መስማማታቸውን ገልጾና የግለሰብ የአለም አቀፍ ሕግ የሚያስነሳ በመሆኑ በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ሀ መሠረት ጉዳዩን የማየት ስልጣን የፌዴራል ከፍተኛ ፍቤት ነው ሲል ክሱን ዘግቶታል በዚህ ውሳኔ ተጠሪ ባለመስማማት ይግባኙን ለፌዴራሉ ከፍተኛ ፍቤት ሲያቀርቡ አመልካችም ተጠሪ የስራ መሪ አይደሉም ተብሎ የተሰጠው ብይን ላይ መስቀለኛ ይግባኝ አቅርቦ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ ተጠሪ ጉዳዩን የማየት ስልጣን የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት መሆኑን ተጠሪ የስራ መሪ ስለመሆናቸው ግን አለመረጋገጡን ገልጾ የስር ፍቤት በዋናው ጉዳይ ላይ ግራ ቀኙን አከራክሮ ተገቢውን ውሳኔ እንዲሰጥበት በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ተመልሶለታል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች ጠበቃ መጋቢት ቀን ዓም በፃፉት የሰበር ማመልከቻ በበታች ፍቤቶች ውሳኔ ላይ መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ተፈጽሟል የሚሉበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ ጉዳዩ የግለሰብ ዓለም አቀፍ ሕግ የሚያስነሳ ስለሆነ ከፍተኛ ፍቤት ተመልክቶ ብይን ይስጥበት ተብሉ በፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ተሰጥቶ ይኽው ትዕዛዝ በይግባኝ መሻሩ ያላግባብ መሆኑን ማስረጃ ሳይሰማ ተጠሪ የስራ መሪ አይደሉም ተብሎ መወሰኑም ተገቢነት የሌለው መሆኑን በመዘርዘር ውሳኔው ሊታረም ይገባዋል በማለት መከራከራቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታቸውም ተመርምሮ ክሱን የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ማየት አለበት ተብሎ መወሰኑ ባግባቡ መሆን ያለመሆኑን ለመመርመር ሲባል ለሰበር ችሎቱ እንዲቀርብ ተደርጓል የተጠሪ ጠበቃ ቀርበው መስከረም ቀን ዓም በተዛፈ አራት ገጽ ማመልከቻ መልሳቸውን ሰጥተዋል የአመልካች ጠበቃ በበኩላቸው ጥቅምት ቀን ዓም የመልስ መልሳቸውን ሰጥተዋል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለፀው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመረውም የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ጉዳዩ የሚገዛው ግራ ቀኙ ባደረጉት ስምምነት መሠረት ሳይሆን በአዋጅ ቁጥር መሠረት ነው ብሎ ጉዳዩን የፌዴራሉ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመጀመሪያ ደረጃ ስልጣን እንዲመለከተው መመለሱ ተገቢ ነው ወይስ አይደለም። የሚለው መሆኑን ተገንዝቧል ለተያዘው ጭብጥ ምላሽ የማግኘቱ ጉዳይ ስለ ስራ ክርክር ስለ ቦርድና ስለ ፍርድ ቤት ስልጣን የሚገልጹትን የአዋጅ ቁ ድንጋጌዎችን ተመስርቶ ጭብጡን መመርመርን ይጠይቃል አዋጅ ቁጥር ከአዋጅ ቁ በኋላ የወጣ ሲሆን በአንቀጽ ስለ ስራ ክርክር ምንነት ትርጓሜ የሚሰጥ ድንጋጌ ከመያዙም በላይ የዚሁ አዋጅ አንቀጽ ስለቦርድ ስልጣን የሚደነግገው ሲሆን የፍቤት ስልጣንን ደግሞ የሚደነግገው የአዋጁ አንቀጽ ነው በአዋጁ አንቀጽ የተዘረዘሩትንና መሰል የግል የስራ ክርክሮችን የመዳኘት ስልጣን ለፍቤት መስጠቱን ከዚህ ድንጋጌ መረዳት ይቻላል አዋጁ የስራ ክርክርን የክልልና የፌዴራል ጉዳይ ነው የሚል መለኪያ በመስጠት የስነነገር የዳኝነት ስልጣን መከፋፈሉን በግልጽ አያሣይም በአዋጅ ቁጥር ም ሆነ በህገ መንግስቱ መሠረት የክልሉ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ስራ ክርክርን አስመልክቶ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ስልጣንን በውክልና ሊመለከት ይችላል የሚባልበት አግባብም የለም በአዋጁ አንቀጽ ድንጋጌ መሠረት ለፍቤት የሰጡትን የስራ ክርክሮችን በመጀመሪያ ደረጃ ስልጣን የማየት የስረ ነገር ስልጣን የክልሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት መሆኑ በግልጽ ተቀምጧል የአዋጁ አንቀጽ ሀ ደግሞ በክልሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በስራ ክርክር ችሎት የተሰጡ ውሣኔዎች ላይ የክልሉ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የስራ ክርክር ችሎት የይግባኝ ስልጣን አንዳለው ያሣያል በመሆኑም የክልሉ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የስራ ክርክር ችሎት በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ መሠረት በክልሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በሚታዩት ጉዳዮች ላይ የይግባኝ ስልጣን ያለው መሆኑን የአዋጁ አንቀጽ ሀ በግልጽ ያሣያል ወደተያዘው ጉዳይ ስንመለስ የተጠሪ የዳኝነት ጥያቄ የስራ ውል ከህግ ውጭ የተቋረጠ ስለሆነ ውዝፍ ደመወዝ ተከፍሎ ወደ ቀድሞው ስራ እንዲመለስ ጭማሪ ደመወዝ እንዲከፈለኝ የቆላ አበል እና ሌሎች ጥቅማጥቅሞች እንዲከፈሉኝ ይወሰንልኝ የሚል ሲሆን በይዘቱ በአዋጅ አንቀጽ ለ መሠረት የሚታይ የግል የስራ ክርክር ሁኖ በጉዳዩ ላይ በሚሰጠው ውሣኔ ቅሬታ ያለው ወገን ይግባኙን ለክልሉ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የስራ ክርክር ችሎት በአንቀጽ ሀ መሠረት አቅርቦ የሚያሣይበት ጉዳይ ነው የአፋር ክልል ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ጉዳዩን በመጀመሪያ ደረጃ ስልጣኑ ሊመለከት የቻለው ጉዳዩን ለማየት ስልጣኑ በህጉ በግልጽ ተሰጥቶኛል በሚል ምክንያት ሣይሆን የክስ መዛወር ጥያቄ ሲቀርብ ለማስተናገድ የምችለው እኔ ነኝ በሚል ምክንያት ስለመሆኑ ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ ችለናል ይሁን እንጂ የክስ ይዛወርልኝ ጥያቂ ርከበ ዐ ሃፀበህ የሚስተናገድበትን አግባብ ህጉ የዘረጋው ስርዓት ያለ ሲሆን የስር የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለብይኑ ዋቢ ያደረገው በቱ የፍትሐብሔር ስነ ሥርዓት ህጉ አንቀጽ ስር የተመለከተው አንዱ ሲሆን ከዚህ ህግ በሁዋላ በፌዴራልም ሆነ በክልሎች የወጡት የፍርድ ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጆችም ተመሣሣይ ይዘት ያለውን ድንጋጌ ስራ ላይ አውለው ይገኛሉ አንድ ክስ ወደ ሌላ ስፍራ ሊዛወር የሚችልበትን አግባብ ከሚደነግጉት የስነ ስርዓት ህግ ድንጋጌዎች ይዘትና መንፈስ መገንዘብ የሚቻለው ደግሞ ጥያቄው ከተከራካሪ ወገኖች የሚቀርብ መሆኑና ህጋዊ ምክንያቶች ተብለው በህጉ ከተመለከቱት ሁኔታዎች ውስጥ አንዱ መሟላት ያለበት መሆኑን ነው በተያዘው ጉዳይ ግን የአፋር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ጉዳዩን ወደራሱ ያዞረው በተከራካሪ ወገኖች የክስ ይዛወርልኝ አቤቱታ ቀርቦለትና በህጉ ስር የተመለከቱት ቅድመ ሁኔታዎችም ተሟልተው ስለመሆኑ የክርክሩ ሂደት የማያሣይ መሆኑን ተገንዝበናል በመሆኑም የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ጉዳዩን ወደ ራሱ አዙሮ የተመለከተው ህጋዊ ስርዓቱን ተከትሎ አይደለም በውጤቱም በመጀመሪያ ደረጃ ስልጣኑ እንዲመለከተው በህጉ ያልተሰጠውን ስልጣን በመውሰድ ጉዳዩን በማየት በህጉ ጥበቃ ያገኘነው የተከራካሪ ወገኖች የይግባኝ መብት ያጣበበ ሁኖ ተገኝቷል በዚህም ምክንያት በጉዳዩ ላይ የተሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሆነ የህግ ስህተት ያለበት ሁኖ ስለተገኘ ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ዞን አራት ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቁጥር የካቲት ቀን ዐዐ ዓም የሰጠው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሠረት ተሽሯል ጉዳዩ በመጀመሪያ ደረጃ ስልጣን ሊታይ የሚገባው በክልሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሲሆን በዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመጀመሪያ ደረጃ ስልጣኑ ሊታይ የሚችልበት ህጋዊ ምክንያትአግባብ የለም ብለናል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሣራ ግራ ቀኙ የራሣቸውን ይቻሉ ብልናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደመዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት እከ የሰመቁ ሐምሌ ቀን ዓም ዳኞች ሓጎስ ወልዱ አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ ነጋ ዱፍሳ አዳነ ንጉሴ አመልካች የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አቶ እሸቱ በቀለ ነገረ ፈጀ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ንጉሴ በያን ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ ለባንክ ብድር መያዣ የሠጠበት የማይንቀሳቀስ ንብረት በመያዣው ከመያዙ በፊት በሽያጭ ለሶስተኛ ወገን ተላልፎና ስመ ሀብቱም ከመያዣው በላ ለገዥው ዙሮ ሲገኝ ያለውን ውጤት የሚመለከት ነው የክርክሩ መነሻና ይዘትም የሚከተለው ነው አመልካች ለአቶ አያሌው መንገሻ የሠጠውን ብድር ተበዳሪው ባለመመሰሉ ምክንያት እና ተበዳሪው በውሉ መሰረት የወሰደውን ገንዘብ ለመክፈል ፈቃደኛ ባለመሆኑ ክስ አቅርቦባቸው ውሳኔ እንዳገኘ በውሳኔው መሰረት እንዲፈጸምለት ለምስራቅ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የአፈፃፀም ማመልከቻ አቅርቦ በቅድሚያ በዋስትና የተያዘ ቤት በአገምሳ ከተማ ውስጥ የሚገኝ የቤት ቁጥሩ እና የሆነ ተገምቶ በጨረታ በሐራጅ እንዲሸጥ አፈጻጸሙን ለያዘው ፍርድ ቤት ጥያቄ አቅርቧል ፍርድ ቤቱም ቤቶቹ በሐራጅ እንዲሸጡ ትእዛዝ ሰጥቶ ከተሸጡ በሁዋላ የአሁኑ ተጠሪ ይህ ቤት አመልካች በዋስትና ከመያዙ በፊት በውል ስምምነት ገዝቼ የንብረት ባለቤትነት ስም ወደ ስሜ ተዛውሮ የሚገኝ መሆኑን ገልፀው የሐራጅ ሽያጩ ውድቅ እንዲሆንላቸው አቤቱታ አቅርበዋል አቤቱታው የቀረበለት ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክር መርምሮ ቤቱ በሽያጭ ስምምነት ለተጠሪ መዛወሩና ስም በተዛወረበት ወቅትም የአሁኑ አመልካች ያቀረበው ወይም ያነሳው ተቃውሞ የለም በሚል ምክንያት የሐራጅ ሽያጩን ውድቅ አድርጎ ወስኗል በዚህ ውሳኔ አመልካች ባለመስማማት ይግባኙን ለኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት አቅርቦ ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በሁዋላ አከራካሪው ቤት በ ዓም በዋስትና መያዙ ተረጋግጧል ስመ ሀብቱ ለተጠሪ የዞረውም በ ዓም ውስጥ ነው የሚሉትን ምክንያቶችን በመያዝ አመልካች በፍብሕቁጥር ድንጋጌ የቅድሚያ መብት አለው በማለት ሽያጩ ሊቀጥል ይገባል ሲል ወስኗል በዚህ ውሳኔ ተጠሪ ባለመስማማት ይግባኛቸውን ለፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በሁዋላ ተጠሪ ቤቱን በ ዓም ገዝተው ሲገዙ ከነበረበት ከአስር ቆርቆሮ ወደ አንድ መቶ ቆርቆሮ በማሳደግ ግንባታ ያከናወኑ መሆኑ መረጋገጡን ስመ ሃብቱ ሲዞርም በቤቱ ላይ አዳና እገዳ የሌለው መሆኑን የሚመለከተው ቀበሌ አስተዳደር መገለጹን አንዲሁም ተጠሪ ቤቱን የገዙት ከባለአዳው ጋር ተመሳጥረው ለማሸሽ ነው አለመባሉን በምክንያትነት ይዞ ቤቱ ከተሸጠ በኋላ በመያዣነት ተይዞ ብድር በባለአዳው መወሰዱን ከክርክሩ ሂደት መገንዘቡን ጠቅሶ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት የሠጠውን ውሳኔ በመሻር የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ አጽንቶታል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ መሰረታዊ ይዘትም ተጠሪ ቤቱን በ ዓም ገዛሁ ቢሉም ስመ ሀብቱ የዞረው በ ዓም ሁኖ አመልካች ቤቱን በመያዣ የያዘው በ ዓም መሆኑ ተረጋግጦ እያለ አመልካች የቅድሚያ መብት የለውም ተብሎ መወሰኑ ያላግባብ ስለሆነ ሊታረም የሚገባው ነው በማለት መከራከሩን የሚያሳይ ነው አቤቱታው ተምርምሮም ክርክር የተነሳበት ቤት ተጠሪ አመልካች በመያዣ ከመያዙ በፊት ነው የተገዛው ተብሎ ለተጠሪ የመወሰኑን አግባብነት ለመመርመር ሲባል ጉዳዩ ለሰበር ችሎት እንዲቀርብ የተደረገ ሲሆን በዚሁ መሰረት ግራ ቀኙ በፅሑፍ እንዲከራከሩ ተደርጓል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩ ለሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንፃር በሚከተለው መልኩ መርምሮታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው ተጠሪ ቤቱን ገዛሁ የሚሉት ጊዜ በ ዓም ሁኖ ስመ ሀብቱ የዞረው በ ዓም መሆኑን ስመ ሀብቱ ሲዞርም በቤቱ ላይ እዳና አገዳ የሌለው መሆኑን የክፍሉ ቀበሌ ማረጋገጡና ተጠሪ አስር ቆርቆሮ ቤት ገዝተው ባሁኑ ጊዜ አንድ መቶ ቆርቆሮ በማድረግ ይዘው የሚጠቀሙበት መሆኑን ተጠሪ ቤቱን ይዘው ግንባታ ሲያከናውኑም አመልካች ያነሳው ተቃውሞ የሌለ ሁኖ ሽያጩን ያከናወኑትም ከባለእዳው ጋር ተመሳጥረው ስለመሆኑ አመልካች በስር ፍርድ ቤት ክርክር ያላቀረበበትና ይህንኑ የሚያሳይ ሁኔታም አለመኖሩን ቤቱ እንዲታገድ በ ዓም ቀበሌው ሰጠ የተባለው የአመልካች የሰነድ ማስረጃም ቀበሌው በሁዋላ ስመ ሀብቱ ወደ ተጠሪ ሲዞር በቤቱ ላይ አዳና እገዳ የሌለ መሆኑን በ ዓም ከገለፀበት ማስረጃ አንፃር ሲታይ ተጠሪ ቤቱን እዳና አገዳ እያለ ገዝተዋል ለማለት የሚያስችል አለመሆኑን የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍሬ ነገርን ሲያጣራና ማስረጃን ሲመዘን ያረጋገጣቸውና ለውሳኔው መሰረት ያደረጋቸው ምክንያቶች መሆናቸውን ነው ከዚህ የፍርድ ቤቱ ውሳኔ በግልፅ መረዳት የሜቻለው በሕግ አግባብ የተቋቋመ የመያዣ ውል በአከራካሪው ቤት ላይ አለመደረጉን ፍርድ ቤቱ ፍሬ ጉዳዩን በማጣራትና ማስረጃውን በመመዘን የደመደመው ጉዳይ መሆኑን ነው በሌላ አገላለፅ አመልካች በቤቱ ላይ የመያዣ ውሉን በሕጉ አግባብ ስለማቋቋሙ ሊታመን በሚችል ማስረጃ አለማስረዳቱን የፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ውሳኔ የሚያስገነዝብ ሁኖ አግኝተናል አመልካች ቤቱን በመያዣነት የያዘው በፍብሕቁጥር ድንጋጌ መሰረት በቅን ልቦና ነው ለማለት የሚያስችል ፍሬ ነገርም በክርክሩ ሂደት አለመረጋገጡን ተገንዝበናል ስለሆነም ለክርክሩ ምክንያት የሆነውን ቤት ተጠሪ አመልካች በመያዣ ከመያዙ በፊት ነው የተገዛው ተብሎ ሐራጁ በቤቱ ሊቀጥል አይገባም ተብሎ የተወሰነው ፍሬ ነገሩና ማስረጃው ተመዝኖ በመሆኑና ይህ ፍሬ ነገርና ማስረጃ ምዘና ጉዳይ ደግሞ በዚህ ችሎት ሊታይ የሚችልበት አግባብ የሌለ መሆኑን ከኢፌዲሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ ሀ እና አዋጅ ቁጥር አንቀጽ ድንጋጌዎችን ይዘትና መንፈስ የምንገነዘበው ጉዳይ በመሆኑ በጉዳዩ ላይ በተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈፅሟል ለማለት አልተቻለም በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ በፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሉት በመቁጥር ሕዳር ቀን ዓም የተሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ጸንቷል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር የወጣውን ወጪና ኪሳራ ግራ ቀኙ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ወደ መዝገብ ቤት ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት ቤመ የሰመቁ መስከረም ቀን ዓም ዳኞች ተገኔ ጌታነህ ሓጐስ ወልዱ ብርሃኑ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ አመልካች የቀበሌ ባለአደራ ቦርድ ወኪል ታደሰ ፃብቴ ቀረቡ ተጠሪ አቶ ዳንኤል አድርሴ ቀረቡ መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፍርድ ጉዳዩ የሁከት ይወገድልኝ ክርክርን መሰረት ያደረገ ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው የአሁኑ ተጠሪ ባሁኑ አመልካች ላይ በአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመሰረቱት ክስ መነሻ ነው የክሱ ይዘትም ባጭሩ በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ቀበሌ ክልል ውስጥ የሚገኘውንና አመልካች የሚያስተዳድረውን የሥጋ መሸጫ ቤት ሐምሌ ቀን ዓም በተፃፈ የኪራይ ውል በወር ብር አምስት መቶ ተከራይተው እየከፈሉ በመስራት ላይ እንዳሉ አመልካች በወቅቱ በአቢይ ጾም ምክንያት የሥጋ ቤቱ ለሁለት ወር ስለሚዘጋ ኪራይ እንዲቀንስላቸው ተጠሪ ማመልከታቸውንአመልካችም ይህንኑ ተቀብሎ በወር ብር አንድ መቶ አምስት ብር ቅናሽ ተደርጐላቸው እየከፈሉ ባለበት ሁኔታ ባለአደራ ኮሚቴ በአዲስ ኮሚቴ ተተክቶ ለአዲሱ ኮሚቴም ሁኔታውን ተጠሪ ገልፀው በመነጋገር ላይ እንዳሉ የተጠሪ ጥያቄ ተቀባይነት ሳያገኝ ቀርቶ ያልሰሩትን የኪራይ ክፍያ ከአነወጪው ብር ሁለት ሺህ አስር ብር መጋቢት ቀን ዓም የከፈሉ ቢሆንም አመልካች የኪራይ ውሉን መጋቢት ቀን ዓም በተፃዓፈ ደብዳቤ በማቋረጥ ስጋ ቤቱን እንዲያስረክቡ መጠየቁን ገልጸው ድርጊቱ ሁከት ስለሆነ ሁከቱ ይወገድልኝ በማለት ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው አመልካች ለክሱ በሰጠው መልስም ተጠሪ በኪራይ ውሉም ግዴታቸውንም በወቅቱ ባለመወጣታቸው የኪራይ ውሉ እንዲቋረጥ መደረጉን ገልፆ ሁከት ሊባል ስለማይገባ ክሱ ውድቅ ሊሆን ይገባል ሲል ተከራክራል የስር ፍርድ ቤትም የግራ ቀኙን ክርክርና ማስረጃ በመመርመር አመልካች ድርጊቱን የፈጸመው የኪራይ ውልን መስረት በማድረግ በመሆኑ አድራጐቱ ሁከት ነው ሊባል የሚችል አይደለም በማለት ክሱን ውድቅ አድርጐታል ከዚህም በኋላ የአሁኑ ተጠሪ ይግባኛቸውን ለአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት ቢያቀርቡም ይግባኛቸው በፍብሥሕቁ መሰረት ተሰርዞባቸዋል ከዚህም በኋላ ተጠሪ የሰበር አቤቱታቸውን ለከተማው ሰበር ሰሚ ችሎት አቅርበው ግራ ቀኙ ከተከራከሩ በኋላ አመልካች ለመክሰስም ሆነ ለመከሰስ ሕጋዊ ሰውነት የሌለው አካል ነው የሚል ምክንያት በመያዝ የበታች ፍርድ ቤቶችን ውሳኔ ሙሉ በሙሉ ሽሮታል የአሁኑ የሰበር አቤቱታ የቀረበውም ይህንኑ ውሳኔ በመቃወም ለማስለወጥ ነው የአመልካች ወኪል መጋቢት ቀን ዓም በባፉት ሁለት ገጽ የሰበር አቤቱታ በከተማው ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የሰበር ችሎት የተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት አለበት የሚልበትን ምክንያት ዘርዝረው አቅርበዋል ይዘቱም ባጭሩ ቦርዱ ሕጋዊ ሰውነት ያለው ስለመሆኑ በ ዓም የወጣው መመሪያ የሚያሳይ ሁኖ እያለ ሕጋዊ ሰውነት የለውም ተብሎ መወሰኑ ያላግባብ በመሆኑ ውሳኔው ሊታረም የሚገባው ነው በማለት ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው አቤቱታቸው ተመርምሮም በሰበር ችሎቱ ሊታይ ይገባዋል ተብሎ በመታዘዙ ተጠሪ ቀርበው ሚያዚያ ቀን ዓም በጠበቃቸው አማካኝነት በተፃፈ ሁለት ገጽ ማመልከቻ አመልካች ሕጋዊ ሰውነት የሌለው መሆኑ ተረጋግጦ የተሰጠ ውሳኔ በመሆኑና መመሪያ የሚባለውም በአመልካቹ በራሱ የወጣ በመሆኑ ተቀባይነት የሌለው በመሆኑ የሰበር ቅሬታው ሕጋዊ መሰረት የሌለው ስለሆነ ውድቅ ሊሆን ይገባል በማለት ተከራክረዋል አመልካች በበኩሉ ሰኔ ቀን ዓም በተፃፈ ማመልከቻ የሰበር አቤቱታውን በማጠናከር የመልስ መልሱን ሰጥቷል የጉዳዩ አመጣጥ አጠር አጠር ባለመልኩ ከላይ የተገለጸው ሲሆን ይህ ችሎትም የግራ ቀኙን ክርክር ለሰበር አቤቱታው መነሻ ከሆነው ውሳኔ እና አግባብነት ካላቸው ድንጋጌዎች ጋር በማገናዘብ ጉዳዩን በሚከተለው መልኩ መርምሮታል እንደመረመረውም አመልካች የሕግ ሰውነት የለውም ተብሎ የስር ፍርድ ቤት ውሳኔ መሻሩ ባግባቡ ነውን። የሚለው ነጥብ በጭብጥነት ሊመረመር የሚገባው ሁኖ አግኝቶታል ከክርክሩ ሂደት መገንዘብ የተቻለው የአመልካች ሥልጣንና ተግባር እንዲሁም ዓላማው በ ዓም በወጣው መመሪያ መሰረት ተዘርዝሯል ከዚህም በተጨማሪ በአዋጅ ቁጥር በአንቀጽ ስር በተመለከተው መሰረት የከተማው ምክር ቤት አዋጅ የማውጣት ስልጣን ያለው ሲሆን በአዋጁ አንቀጽ ሐ ስር የቀበሌ ሥልጣን አካላት ስር የቀበሌ ቋሚ ኮሚቴ አንዱ ስለመሆኑ ተመልክቷል የከተማው ምክር ቤት በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ረ እና መሰረት በተሰጠው ስልጣን ክሱ ሲመሰረት ስራ ላይ የነበረውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአስፈፃሚና የማዘጋጃ ቤት አገልግሎት ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር አውጥቷል በዚህ አዋጅ አንቀጽ ስር በቦርድ ወይም በምክር ቤት ካውንስል ስለሚመሩ ማዘጋጃ ቤታዊ ያልሆኑ አስፈፃሚ አካላት የሚደራጁበት ሁኔታ ተመልክቷል ይህ አዋጅ የሻረው አዋጁን የሚቃረን ማናቸውንም አዋጅደንብመመሪያ ወይም የአሰራር ልምድ ስለመሆኑ በአንቀጽ ስር በግልጽ አመላክቷል ይህም ቀድሞ በመመሪያ የተቋቋመ የቀበሌ ባለአደራ ቦርድ ሕልውናው እንዲያከትም የተደረገ አለመሆኑን የሚያሳይ ነው በመሆኑም ከላይ ከተመለከቱት ድንጋጌዎች አጠቃላይ ይዘትና የቀበሌ ባለአደራ ቦርድ ካለው አጠቃላይ ዓላማ እንዲሁም ከሚመራበት አሰራር ስንነሳ የቀበሌ ባለአደራ ቦርድ የሕግ ሰውነት ያለው መሆኑን ፍርድ ቤት በራሱ ጊዜ ግንዛቤ የሚወስድበት ጉዳይጉዳዩ የሕግ ጉዳይ በመሆኑ ሆኖ አግኝተናል የአዲስ አበባ ከተማ ሰበር ሰሚ ችሎት የበታች ፍርድ ቤቶችን ውሳኔ ውድቅ ያደረገው አመልካች ክስ ለማቅረብ ወይም ለመክሰስ ሕጋዊ ሰውነት ያለው ስለመሆነ ማስረጃ አላቀረበም በማለት የፍብሕቁጥር ድንጋጌን በዋቢነት በመጥቀስ ነው ይሁን እንጂ አመልካች የሕግ ሰውነት ያለው መሆኑን ፍርድ ቤቱ የራሱን ግንዛቤህር በዐከ የሚወስድበት ስለመሆኑ ተቀባይነት ያላቸው የማስረጃ ሕግ መርሆዎች የሚያስገነዝቡት ነጥብ እንጂ ተከራካሪ ወገን ለፍርድ ቤት ሕጉን ለማስረጃነት እንዲያቀርብ የሚገደድበት ሁኔታ አይደለም በአጠቃላይ አመልካች የሕግ ሰውነት የሌለው በመሆኑ ሊከሰስ ወይም ሊከስ የሚችል አይደለም ተብሎ የተሰጠው ውሳኔ ከላይ የተጠቀሱትን ሕጐች ይዘትና መንፈስ አንዲሁም የተጠሪን የክስ አቀራረብ ያላገናዘበ በመሆኑ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሁኖ ተገኝቷል ሌላው በዚህ ችሎት መታየት ያለበት ነጥብ የአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤትና የከተማው ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት በዋናው ጉዳይ ላይ ያስተላለፉት ውሳኔ ተገቢነት ያለው መሆን ያለመሆኑ ነው በአርግጥ የከተማው ሰበር ሰሚ ችሎት በዚህ ረገድ ጭብጥ መስርቶ የሰጠው ውሳኔ የለም ነገር ግን የከተማ ሰበር ሰሚ ችሎት በሕግ ተለይቶ የተሰጠው ሥልጣን መሰረታዊ የሕግ ስህተት ማረም በመሆኑ እና ይህም የሕግ ጥያቄ ከፍትሓብሔር ሥነ ሥርአት ህጉ አላማም አንፃር በዚህ ችሎት ቢታይ ተገቢ ሁኖ በመገኘቱ ጉዳዩን ለከተማው ሰበር ሰሚ ችሉት መመለሱ አስፈላጊ ሁኖ አልተገኘም ተጠሪ ክሱን የመሰረቱት አመልካች ሁከት ፈጠረብኝሊወገድልኝ ይገባል በሚል ነው አመልካች ለተጠሪ ክስ በሰጠው መልስ በመካከላቸው ያለው ግንኙነት የኪራይ ውልን መሰረት ያደረገ መሆኑን ጠቅሶ ተጠሪ በውሉ መሰረት ግዴታቸውን ስላልተወጡ ተገቢውን መፈጸሙን ገልጾ ተግባሩ ሁከት ሊባል የሚገባው አይደለም በሚል ተራክሮ የስር ፍርድ ቤትም ይህንኑ የአመልካችን ክርክር በመቀበል የተጠሪን ክስ ውድቅ አድርጓል ይህ ችሎትም ጉዳዩን ሲመለከተው አመልካችና ተጠሪ ግንኙነታቸው ውል እስከሆነ ድረስ የአመልካች ጥያቄም በውሉ መሰረት እንዲፈጸም የሚል በመሆኑ ተጠሪ የአመልካችን እርምጃ ሁከት ነው በማለት ክስ የሚመሰርቱበት የሕግ አግባብ የሌለ መሆኑን ከፍብሕቁጥር እና ድንጋጌዎች የምንገነዘበው ጉዳይ ነው ተጠሪ መብታቸውን ሊያስከብሩ የሚችሉት ውላቸውን መሰረት በማድረግ እንጂ በሁከት ይወገድልኝ ክስ አይደለም በመሆኑም የአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት እና የይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የአመልካች ተግባር ሁከት አይደለም በሚል ምክንያት የተጠሪን ክስ ውድቅ ማድረጋቸው ምንም የሕግ ስህተት የሌለበት ሁኖ አግኝተናል በዚህም ምክንያት ተከታዩን ወስነናል ውሣኔ የአዲስ አበባ ከተማ ሰበር ሰሚ ችሎት በመቁጥር ታህሣሥ ቀን ዓም የሰጠው ውሳኔ በፍብሥሥሕቁ መሰረት ተሽራል አመልካች ለመክሰስም ሆነ ለመከሰስ ሕጋዊ ሰውነት አለው ብለናል የአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመቁጥር ሐምሌ ቀን ዓም ተሰጥቶ በከተማው የይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት መደበኛ ችሎት በመቁጥር ሕዳር ቀን ዓም በትአዛዝ የጸናው ውሣኔ በፍብሥሥሕቁጥር መሰረት ጸንቷል በዚህ ችሎት ለተደረገው ክርክር ግራ ቀኙ ወጪና ኪሳራ የየራሳቸውን ይቻሉ ብለናል ትእዛዝ ይህ ችሎት ሚያዝያ ቀን ዓም ሰጥቶት የነበረው እግድ ተነስቷል ይፃፍ መዝገቡ ተዘግቷልወደ መዝገብ ቤት ይመለስ ቤኃ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰመቁ ፅዐ ታህሣሥ ቋሪፀ ቀን ጋሪዐዐያ ዓም ዳኞቻያ ሐጎስ ወልዱ ተሻገር ገስላሴ ብርፃነኑ አመነው አልማው ወሌ ዓሊ መሐመድ መካጳቻ አቶ ጌትነት የኔው ቀረቡ ፇጠሪ አቶ ኢዩብ ቢንያም ወቢኒያም ዮሐንስ ቀረቡ መዝገቡን ተመርምሮ ተከታዩ ፍርድ ተሰጥቷል ፉረድ በዚህ መዝገብ የቀረበው ጉዳይ ሁከት ይወገድልኝ ሲል አመልካች ያቀረበውን ክስ የሥር ፍቤት ተቀብሎ እንደክሱ አቀራረብ ከወሰነ በኃላ ይግባኝ ሰሚው ፍቤት ክሱ በይርጋ ይታገዳል ሲል መሻሩን በመቃወም አመልካች በዚህ ሰበር እንዲታረም ስላመለከተ ነው ጉዳዩ በመጀመሪያ የታየው በድሬደዋ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ፍቤት ሲሆን ፍርድ ቤቱም የድሬደዋ ከተማ መሬት አስተዳደር ባለሥልጣን ስለጉዳዩ አጣርቶ መግለጫ እንዲያቀርብ ካደረገ በኃላ በዚሁ መነሻ ተጠሪ በአመልካች ይዞታ ክልል ገብቶ ሁከት ፈጥሯል ሲል ውሣኔ ሰጥቷል ይግባኝ የቀረበለት የድሬደዋ ከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የግራቀኙን ክርክር ከመረመረ በኃላ ሥር ተከሣሽ ተጠሪ በአከራካሪው ይዞታ ላይ የግንብ አጥር የሰራው በ ዓም መሆኑን አመልካች ደግሞ ክስ ያቀረበው ጥር ቀን ዓም መሆኑን በማመልከት የአመልካች ክስ በፍብሕግ ቁጥር መሠረት በይርጋ ቀሪ ነው ሲል ወስኗል ከዚህም ባሻገር በፍሬ ነገር ረገድም በይዞታ ላይ ክርክር ሲነሳ ይዞታውን በእጁ አድርጐ በእውነት የሚያዝበት ባለይዞታ ቅድሚያ እንደሚሰጠው የፍብሕግ ቁጥር ይደነግጋል በማለት ይዞታው የተጠሪ ነው ሲል ወስኗል ለዚህ ሰበር ችሎት አቤቱታ የቀረበው በዚሁ ላይ ነው የአመልካች የሰበር አቤቱታ ተመርምሮ በአመልካች በኩል የቀረበው የይዞታ ማረጋገጫ ውድቅ ተደርጐ ተጠሪ አከራካሪውን ቦታ ቀደም ሲል ይዞት ነበረ በሚል ይዞታው ለተጠሪ እንዲፀና በይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት መወሰኑ በአግባቡ መሆን አለመሆኑን ለመመርመር ተጠሪ መልስ እንዲሰጥ ተደርዓጓል ተጠሪ ህዳር ቀን ዓም የተፃፈ መልስ አቅርቧል በይዘቱም አከራካሪው ይዞታ ካሜ የተባለው የአመልካች ይዞታ ሳይሆን ተጠሪ ከ ዓም ጀምሮ በእጁ አድርጐ የሚያዝበት ስለመሆኑ በመጥቀስ አመልካች በይዞታው ሥር በሌላ ቦታ ሁከት ተፈጥሮብኛል በማለት ያቀረበው ክስ ውድቅ መደረጉ በአግባቡ ነው ሲል ተከራክራል የጉዳዩ አመጣጥ እና የግራቀኙ ክርክር ከፍ ሲል በአጭሩ የተመለከተው ነው እኛም ጉዳዩን ለዚህ ሰበር ችሎት ሲቀርብ ከተያዘው ጭብጥ አንዛር ከሕጉ ጋር አገናዝበን መርምረናል አመልካች ክስ ባቀረበበት ይዞታ ላይ ባለመብት ስለመሆኑ የይዞታ ማረጋገጫ ቁጥር መጋቢት ቀን ዓም የተሰጠው ስለመሆኑ ይኸው ማስረጃ ሥር ፍቤት ቀርቦ ተቀባይነት ያገኘ ስለመሆኑ ከመዝገቡ መረዳት ተችሏል አመልካች በዚሁ የይዞታ ማረጋገጫ የተሰጠው ይዞታ ስፋት ካሜ ሆኖ ከዚህ ውስጥ ካሜ በተጠሪ የተያዘ ስለመሆኑ በሥር ፍቤት በማስረጃ የተረጋገጠ ፍሬነገር ነው ተጠሪ ይህንን ይዞታ ከ ዓም ጀምሮ ይዝዋለሁ ይበል እንጂ የቀበሌው አስተዳደር የተጠሪ ይዞታ እና የተሰራው ግንባታ ሕገወጥ ስለመሆኑ በሥር ፍቤት ውሣኔ የተረጋገጠ ጉዳይ ነው ስለሆነም የፍብሕግ ድንጋጌ ቁጥር እና ተጠቅሶ በይግባኝ ሰሚ ፍቤት የተሰጠው ውሣኔ አግባብነት ሲታይ ተጠሪ በሕገወጥ መንገድ ይዞ በእጁ በማድረጉ ለሕገወጥ ተግባር ሕጋዊ ሽፋን እንደመስጠት ያህል መሆኑን መረዳት ተችሏል የፍብሕጉ ዓላማ በሕግ አግባብ ባለይዞታ ለሆነው ወገን ጥበቃ ለማድረግ እንጂ ሕገወጥነትን ለማበረታታት እንዳልሆነ ግንዛቤ ሊወሰድበት ይገባል በዚህ ረገድ አግባብነት ያለው የፍብሕግ ድንጋጌ ቁጥር እንደሚያስገነዝበን በስውር ወይም በሚያሻማ አኳኃን የተደረገው ይዞታ ማንኛውንም መብት አይሰጥም ስለዚህም ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት የሥር ፍቤት ውሣኔን ለመሻር መሠረት ያደረገው የሕግ ድንጋጌ በሥር ፍቤት የተረጋገጠውን ፍሬ ነገር ያላገናዘበ ሆኖ አግኝተናል በሌላ በኩል አመልካች በዚህ አከራካሪ ይዞታ ባለመብት ስለመሆኑ በሚመለከተው የአስተዳደር አካል ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት የተሰጠው መጋቢት ቀን ዓም ሆኖ ክስ የመሠረተው ጥር ቀን ዓም መሆኑ ሲታይ በፍብሕግ ቁጥር መሠረት የሁለት ዓመት ጊዜ አልፎበታል የሚባልበት ሁኔታ የለም በመሆኑም አመልካች ከተጠሪ የተሻለ መብት ያለው መሆኑን ከአስተዳደር አካል የተሰጠውን የምስክር ወረቀት መሠረት አድርጐ ያቀረበው ክስ መታየት የሚገባው ይህንኑ ማስረጃ ካገኘበት ጊዜ ጀምሮ እንጂ ተጠሪ በሕገወጥ መንገድ ይዞታውን በእጁ ካደረገበት ጊዜ ሊሆን አይገባም ባጠቃላይ ይግባኝ ሰሚው ፍርድ ቤት በሥር ፍቤት የተረጋገጡትን ፍሬ ነገሮች ከሕጉ ጋር በአግባቡ ሳያገናዘብ የሰጠው ውሣኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ሆኖ ስላገኘነው ሊታረም ይገባል ብለናል ውሣግሃ የድሬዳዋ ከተማ ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት በመቁ ሐምሌ ቀን ዓም የሰጠው ፍርድ በፍብሥሥሕግ ቁጥር መሠረት ተሽራል የድሬዳዋ ከተማ መጀመሪያ ደረጃ ፍቤት በመቁ ሰኔ ቀን ዓም የሰጠው ውሣኔ ፀንቷል በዚህ ፍርድ ቤት ለተደረገው ክርክር ግራቀኙ የየራሳቸውን ወጪና ኪሣራ ይቻሉ ብለናል መዝገቡ ተዘግቷል ይመለስ የማይነበብ የአምስት ዳኞች ፊርማ አለበት የሰበር ችሎት የህግ ትርጉም የሰጠባቸው ውሣኔዎችን ከቅጽ ዝርዝር የሚያሳይ ሰንጠረዥ ቅጽ ውሣኔው ጐቋ ዖሀፇ ርሃም ዖፉፅጠያታፖ ፖዳፀፅ ይኅሰመዷ ፇራጓሪ ወኖቻ ዖታፅጠያሦ ፓፓ ፇፇ የፍትሐብሔር ሥነሥርዓት ዳኝነት ባልተጠየቀበት ጉዳይ የሚሰጥ ፍርድ አቶ ሣልህ ሁሴን እና ጥቅምት አግባብነት የሌለው ስለመሆኑ ደግፌ ደርቤ ዐዐ የፍብሥሥህቁ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ጥቅምት ማንኛውም ክርክር ሊወሰን የሚገባው በቀረበው ኃይል ኮርፖሬሽን እና ዐዐ ማስረጃ እና በህጉ መሰረት ብቻ ስለመሆኑ መኩንን ግርማይ ሦስት ሰዎች በክርክር ሂደት ተቃዋሚ ወገን መጠራት እነ አቶ ማማሽ ወስላሴ ጥቅምት ያለበት ምስክር ከመሰማቱ በፊት ስለመሆኑ ሁለት ሰዎች እና እነ ዐዐ ወሮ ሰብለ ወንድይራድ ሁለት ሰዎች መጥሪያ ለምስክር እንዲደርስ በሚል ፍቤቶች ጉደር አግሮ ኢንዱስትሪ ጥቅምት ሊልኩ የሚችሉበት አግባብ የፍብሥሥህቁ ኃየተየግል ማህበር ዐዐ አና አቶ ኃይሉ ወልዱ በሌለበት ጉዳዩ እንዲታይ የተወሰነበት ተከራካሪ ተስፋሁን ዋኘው እና ጥቅምት ፍቤት ህጉን አስመልክቶ በሰጠው ውሳኔ ላይ በጃክ አግሮ ኮሜርሻል ዐዐ ይግባኝ ለማለት የሚችል ስለመሆኑ ኢንተርኘራይዝ የፍብሥሥህቁ የቃል ክርክር ለመስማት እና የጽሁፍ መልስ የመንግስት ቤቶች ጥቅምት ለመተበል በሚል ፍቤቶች በአንድ ቀጠሮ ኤጀንሲ እና አቶ ታረቀኝ ዐዐ ሁለት ተግባራትን ለማከናወን የሚሰጡት ገዓዲቅ ትዕዛዝ ከሥነሥርዓት ውጪ ስለመሆትነ የበላይ ፍቤቶች ውሣኔን ወደጐን በመተው እነ በቀለ ድሪብሣ ሁለት ጥቅምት በሥር ፍቤቶች የሚሰጥ ትዕዛዝ አግባብነት ሰዎች እና የምክር ዐዐ የሌለው ስለመሆኑ በሪሁን በግልፅ የቀረበን ክርክር በተቆጠረ ማስረጃ ሚድርክ ኮንስትራክሽን ጥቅምት ወይም አግባብነት ባለው መንገድ ኃየተየግ ማህበር እና ዐዐ እንዲጣራእንዲነጥር ሣይደረግ የሚሰጥ ሰለሞን አበበ ኮከብ ውሣኔ ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑ ተከራካሪ ወገኖች የይግባኝ መብታቸውን ድራጋዶስ ጄ ኤንድ ህዳር ፀ አስቀርተዋል ትተዋል ለማለት የሜቻለው ፒጆይንት ቬንቸር እና ዐዐ የነገሩን አካባቢያዊ ሁኔታ ሙሉ በሙሉ ሳባ ኮንስትራክሽን በተረዱበት ደረጃ እርስ በርሳቸው ስምምነት ኃየተየግል ማህበር ባደረጉ ጊዜ ስለመሆኑ የፍብሥሥህቁ ዐ እና በሥር ፍቤት ዳኝነት ያልተጠየቀበት ጉዳይ ገወኔ ኢንተርኘራይዝ ታህሣሥ በይግባኝ ሰሚ ፍቤት ታይቶ ሊዐሰን ኃተየግማህበር እና አቶ ዐዐ የማይችል ስለመሆኑ የሱፍ ይማም የፍብሥሥሕቁ ከሥራ ውል ጋር በተያያዘ የሚጠየቁ ክፍያዎች የኢትዮጵያ እህል ንግድ ታህሣሥ ሳይነጣጠሉ በአንድ ላይ መቅረብ ያለባቸው ድርጅት እና ዐዐ ስለመሆነ የፍብሥሥሕቁ ወሮ ከድጃ ሳቢር ክርክር ከሚካፄድበት ጉዳይ ጋር በተያያዘ መብትና ጥቅም እንዳለ የተረጋገጠ እንደሆነ ወሮ አልማዝ ጐንፌ ታህሣሥ በክርክር ጣልቃ ለመግባት በቂ ምክንያት ኦሪቲ ዐዐ ስለመሆኑ እና በውርስ አጣሪ ሪፖርት ላይ ጥያቄ ወሮ ፀሐይ ሊበን ተቃውሞ አለማቅረብ ሚስትባል የሆነን ወገን የጋራ ነው በሜለው ንብረት ላይ ጣልቃ ገብቶ ለመከራከር የሚያግድ ስላለመሆኑ የፍብሥሥህቁ በአንድ መንግስታዊ መዋቅር ሥር የሚገኙ ሁለት ራሳቸውን የቻሉና የህግ ሰውነት የአዲስ ከተማ አስተዳደር ታህሣሥ ያላቸው ተቋሞች የመንግሥትን ጥቅም ፍትህና ህግ ጉዳዬች ቢሮ ዐዐ የሚያስጠብቁ አካላት በመሆናቸው ብቻ እንደ እና እነ ወሮ የኃላሸት አንድ መቆጠር የሌለባቸው ስለመሆኑ ገመዳ ቤኛ ሁለት የፍብሥሥሕቁ ሰዎች አዋጅ ቁጥር ፍቤቶች ለክርክር ፍትሐዊነት ተገቢ ነው ብለው ሲያምኑ ማናቸውንም አይነት ማስረጃ ወሮ ህጽአት ፍስሐጽዬን ጥር አስቀርበው መመርመር ያለባቸው ስለመሆኑ እና እነ ወሮ አልማዝ ዐዐ የፍብሕቁ ተረፈ ሁለት ሰዎች የክርክር ዋነኛ ጭብጥ በሆነ ጉዳይ ላይ ኤሲዲ አይኮካ ጥር አከራክሮ የሰጠውን ውሣኔ ፍቤት በድጋሚ ኢትዮጵያ እና እነ ዐዐ ስህተት ለማረም በሚል ምክንያት ሊለውጥ ፃይደር አሊ ስምንት ወይም ሊያሻሽል ስላለመቻሉ ሰዎች የፍብሥሥህቁ ዳኝጎት የሚጠየቅበት መብትና ጥቅም በግልጽ የአዲስ ከተማ ክፍለ የካቲት ተለይቶ ያልተመለከተበት አቤቱታ የክስ ከተማ ቀበሌ ዐ ዐዐ ምክንያት እንደሌለው የሚቆጠር በመሆኑ አስጽቤት እና አቶ ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑ ያሲን ጀማል የፍብሥሥህቁ ፍቤቶች የቀረበላቸውን ክርክር መሠረት የኢትዮጵያ አየር መንገድ በማድረግ አግባብነት ያለውን ጭብጥ እና እነ ስደም ማሞ የካቲት ሳይመሰርቱ የሚሰጡት ውሣኔ ህጋዊ ነው ሁለት ሰዎች ዐዐ ሊባል የማይችል ስለመሆኑ በፍቤት በመካፄድ ላይ ባለ ክርክር የግድ ናስ ፉድስ ተካፋይ መሆን የሚገባቸው ወገኖች በሚሰጠው የድዳጨጨፋብሪካ የካቲት ውሣኔ ጥቅማቸው መብታቸው ሊነካ የሚችል ተከራይ እና የሆነ እንደሆነ ብቻ ስለመሆኑ እነ ስንዱደጀኔ ዘጠና የፍብሥሥህቁዐ ሦስት ሰዎች አንድ ጉዳይ ከዚህ ቀደም በፍርድ ያለቀ ነው ወሮ አወጣሸ አብርፃ መጋቢት ለማለት የሚቻልበት አግባብ እና አቶ ገኪዳን እንግዳ ዐዐ የፍብሥሥህቁ ነዋሪነታቸው በተለያዩ የኢትዮጵያ ክልሎች መሐመድ ሰዓዳይ ረጃ በሆኑ ሰዎች መካከል የሚነሣ ክርክርን እና እነ አቶ መጋቢት የክርክሩ ምክንያት የሆነው ንብረት የሚገኘው ዓብዱልቃድር መሐመድ ዐዐ ወይም ውል የተደረገው በአንደኛው ክልል ፈረጀ ሰባት ሰዎች እንኳን ቢሆን የመዳኘት ሥልጣን ያላቸው የፌዴራል ፍቤቶች ስለመሆናቸው አዋጅ ቁ አንቀጽ በተከራካሪ ወገኖች የተጠየቀን ዳኝነት አቶ ልዑልሰገድ ቦኔ እና መጋቢት አስመልክቶ ግልጽ ፍርድ አለመስጠት ስህተት ኢትዮ ሌዘር ኢንዱስትሪ ዐዐ ስለመሆኑ ኃየተየግል ማህበር የቀረበበትን ክስ ያመነ ተከሣሽ ባመነው እነ ጋሻው መንግስቴ ካሣ ሚያዝያ መሠረት ውሣኔ ለመስጠት የሚከለክል በቂ ሁለት ሰዎች እና ዐዐ የህግ ምክንያት አስከሌለ ድረስ ውሳኔ መስጠት ናይል ትራንስፖርት የሚገባ ስለመሆኑ ኃየተየግል ማህበር በአንድ ዘንግ የሚመደቡ ተከራካሪዎች እና አንድ ጭብጥ ላይ የሚቀርቡ ክርክርች ሸራተን አዲስ እና እነ ሚያዝያ ተጣምረው እንዲታዩ ያለማድረግ መሠረታዊ አቶ እያሱ መገርሣ ዐዐ የሥነሥርዓት ግድፈት ስለመሆኑ የፍብሥሥህቁ የሥር ፍቤቶች የፈፀሙትን ሥህተት ለማረም በሚል በሥር ፍቤት ተከራካሪ ከነበሩ ወገኖች አቶ አበባው የሺድንበር ሚያዝያ መካከል አንዱ ወገን ያቀረበውን አቤቱታ መነሻ እና ዐዐ በማድረግ ሌላኛው ወገን ሳይጠራና ሳያከራከር አቶ ካሣ በቀለ ውሣኔ መስጠት ተገቢነት የሌለው ስለመሆኑ የፍብሥሥህቁ በሥር ፍቤት ያልተነሣን ክርክር መሠረት ገብረመስቀል ንጉሴ እና ሚያዝያ በማድረግ ይግባኝ ሰሚ ፍቤት የሚሰጠው አዲስ ልብስ ስፌት አማ ዐዐዐዐ ውሣኔ አግባብነት የሌለው ስለመሆኑ የፍብሥሥህቁ ክስ በሚሰማበት የቀጠሮ ዕለት የይግባኝ ባይ የኢትዮጵያ መንግዶች ግንቦት አለመቅረብ ጋር በተያያዘ መዝገብ ሊዘጋ ባለስልጣን እና እነ ወሮ የሚችለው መልስ ሰጪው ይግባኙን ሙሉ ትዕግስት ወንድይፍራው በሙሉ ክዶ የተከራከረ እንደሆነ ብቻ ሁለት ሰዎች ስለመሆኑ ፍቤት ተከራካሪ ወገን ያቀረበው የሰነድ ማስረጃ የሚጠቅም ያልሆነ እንደሆነና የሰው ላየን ሴኩሪቲ ኩባንያ እና ግንቦት ምስክር በተጨማሪነት የቆጠረ እንደሆነ አቶ ጥላሁን ዐዐ ፍትሐዊ የሆነ ውሣኔን ለመስጠት የምስክሮችን ገእግዚአብሔር ቃል መስማት ያለበት ስለመሆኑ በአንድ ፍቤት የተሰጠን ፍርድ በይግባኝ ሰሚ ፍቤት መለወጥ ወይም መሻሻል ተከትሎ አቶ መኮንን ዘውዴ እና ማናቸውም ተከራካሪ ወገኖች ፍርዱ ከመሰጠቱ እነ ሰኔ ዐዐ በፊት ወደነበሩበት አንዲመለሱ የሚሰጥ አቶ ተሾመ ሽፈራው ትዕዛዝ ያለውን ነባራዊ ሁኔታ በማገናዘብ ሁስት ሰዎቹ እንጂ የግድ የሚሰጥ ስላለመሆኑ የፍብሥሥህቁ ተከራካሪ ወገኖች ባያነሱትም ፍቤቶች የአአ ከተማ ቤቶች የቀረበላቸውን ጉዳይ ለማስተናገድ ስልጣን ኤጀንሲ ሰኔ ያላቸው ወይም የሌላቸው መሆኑን እና ዐዐ በመመርመር ተገቢውን ውሣኔ መስጠት አቶ አለም ገብሩ ያለባቸው ስለመሆኑ የፍብሥሥህቁ አንድን የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ አለሙ መግራ በማንሣት ስልጣን የለኝም ያለ ፍቤት ጉዳዩ እና ሰኔ በበላይ ፍቤት ታይቶ በፍሬ ጉዳዩ ላይ እምነቴ እንዳሻው ህንፃ ዐዐ እንዲያከራክር ጉዳዩ የተመለሰለት እንደሆነ ሌላ ተቋራጭ ተጨማሪ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያን መሠረት በማድረግ ጉዳዩን ለማየት አልችልም ማለት የማይገባው ስለመሆኑ የይግባኝ ማመልከቻ ማቅረቢያ ጊዜው ያለፈበት ወሮ አያልነሽ ዘገየ ተከራካሪ ወገን የሚያቀርበው የማስፈቀጃ እና ሰኔ ማመልከቻ በበቂ ምክንያት የተደገፈ አቶ ተስፋዬ ደምሴ ዐዐዐ መሆንአለመሆኑን ፍቤቶች በጥሞና መመርመር ያለባቸው ስለመሆኑ የፍብሥሥህቁ አንድ ተከራካሪ ወገን በማስረጃነት የትምህርት መሣሪያዎች የሚጠቅሳቸው ምስክሮች ሰነዶች ወይም ሌላ ማምረቻና ማከፋፈያ ሰኔ አስረጂዎች የሙያ ማስረጃው በፍቤቱ በኩል ድርጀት ዐዐ በጭብጥነት ተይዞ ከሚፈታው ፍሬ ነገር ጋር እና አግባብነት ያለው እና በህግ ተቀባይነት ያለው አቶ ሣህሉ ወማርያም እስከሆነ ድረስ ቀርቦ መሰማት ያለበት ስለመሆኑ የፍብሥሥህቁ አና ይግባኝ ሰሚ ፍቤቶች የሥር ፍቤት የሰጠውን የአዲስ አበባ መንገዶች ውሣኔ በአግባቡ ሳይመረምሩ እና ባለሥልጣን ሰኔ ለውሣኔያቸው በቂ ምክንያት ሣይሰጡ መሻር እና ዐዐ የማይችሉ ስለመሆኑ ጋድ ቢዝነስ የፍብሥሥህቁ ኃየተየግማህ ተከራካሪ ወገኖች በፍቤት ትዕዛዝ ቤዛ አማካሪ መሀንዲሶች እንዲቀርብላችው የሚጠይቁት ማስረጃ ኃየተየግማህበር እና ሐምሌ የተያዘውን ጉዳይ ፍትሐዊ በሆነ መንገድ ሚስተር ሸሬፃሪ ዐዐ ፅልባት ለመስጠት የሚያስችል እስከ ሆነ ድረስ ብራማቫሪ ጐፓል ጥያቄውን ፍቤቶች ሊቀበሉት የሚገባ ስለመሆኑ ሦስተኛ ወገኖች በፍቤት በመካፄድ ላይ ባለ ሰላም የህዝብ ማመላለሻ ሐምሌ ክርክር እንዲገቡ የሚያስፈልግበት ሁኔታ አማ እና ዐዐ የፍብሥሥህቁ ኒያላ ኢንሹራንስ አማ አሰሪና ሰራተኛ የኘሮቪደንት ፈንድ ተጠቃሚ የሆነ ሠራተኛ አዋሽ ኢንተርናሽናል ጥቅምት የሥራ ስንብት ክፍያ የማግኘት መብት የሌለው ባንክ አማ ዐዐ ስለመሆኑ አና ኤፍሬም አዋጅ ቁ አንቀፅ ሰ ንዋየማሪያም ለኘሮጀክት ሥራ የተቀጠሩ ሠራተኞች ሰንሻይን ኮንስትራክሽን ጥቅምት የተቀጠሩበት የኘሮጀክት ሥራ ሲጠናቀቅ አና እነ አቶ ፍቃዱ ዐዐ የሥራ ውላቸው የሚቋረጥ ስለመሆኑ ገቢሣ ሁለት ሰዎች አዋጅ ቁ አንቀፅ ዐሠሀ በአሰሪና ሠራተኛ አዋጅ ቁ ባልተሸፈነ አንበሳ የከተማ አውቶቡስ ጥቅምት ጉዳይ ላይ በአሠሪና በሠራተኛ መካከል አገልግሎት ድርጅት እና ዐዐ የተደረገ የህብረት ስምምነት መፈፀም ያለበት ተስፋዬ መኩንን ስለመሆኑ ሠራተኞች ለሚፈፅሙት ጥፋት በህብረት የኢትዮጵያ ጥቅምት ስምምነት የተለያዩ የቅጣት ደረጃዎች ቴሌኮሙኒኬሽን ዐዐ የተቀመጡ በሆነ ጊዜ አሰሪው በሠራተኛው ኮርፖሬሽን የተፈፀመውን ጥፋት ክብደት በመመዘን እና ወት አሰለፈች ይመጥናል የሜለውን ቅጣት መወሰን የሚችል ደስታ ስለመሆኑ አንድ ድርጀት አንደስራው ፀባይ በህግ ሜታ አቦ ቢራ አማ አና ጥቅምት ከተደነገገው ማዕቀፍ ሳይወጣሳይጥስ የሥራ እነ ሳሙኤል ተፈራ ዐዐ ሰዓቱን ማሻሻል ስለመቻሉ ሀራት ሰዎች አዋጅ አንቀፅ የአሰሪ ንብረት የሆነን ገንዘብ ማጉደል የኢትዮጵያ አየር መንገድ ህዳር ያለማስጠንቀቂያ ሊያሰናብት የሚችል ጥፋት እና ዐዐ ስለመሆኑ አቶ ደረጀ ማሞ አዋጅ ቁ አንቀፅ ተ አሰሪ ሠራተኛውን በሣምንት ዕረፍቱ ሥራ አለማየሁ ጠቅላላ ሥራ ህዳር እንዲሰራ ለማድረግ የሚችል ስለመሆኑ ተቋራጭ ዐዐ እና አቶ አብዮት በፈቃዱ በአሰሪና ሰራተኛ ሕጉ ውስጥ ዋሥራ ቀናት የኢትዮጵያና የጅቡቲ ህዳር የሚለው ፃረግ ሊተረጐም የሚችልበት አግባብ ምድር ባቡር ድርጅት ዐዐ አዋጅ ቁ አንቀጽ እና ተሾመ ኩማ የኘሮቪደንት ፈንድ ወይም እና የጡረታ አበል የሚድሮክ ኮንስትራክሽን ህዳር ተጠቃሚ የሆነ ሠራተኛ የሥራ ስንብት ክፍያ ኢትዮጵያ ዐዐ ለማግኘት መብት የሌለው ስለመሆኑ ኃየተየግማህበር እና አቶ ሣህሉ ምትኩ በወንጾል ጉዳይ ተከሶ ነዓ መውጣት በራሱ አዲስ አበባ የምግብ ህዳር አንድን ሠራተኛ ወደ ቀድሞ ሥራ ለመመለስ አዳራሽ አስተዳደር እና ዐዐ መብት የሚሰጥ ስላለመሆኑ ወሮ የውብዳር ጥላሁን ለአምስት ተከታታይ ቀናት በሥራ ገበታ ላይ የንኮማድ ህዳር ያለበቂ ምክንያት አለመገኘት ያለማስጠንቀቂያ ኃየተየግልማህበር ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Commentaires:


memezon

Options de téléchargement | Convertir en PDF | Livre du jour

© dirzon | Conditions d'utilisation | Intimité | Sur | Services | Contact