Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ትንሽ ፈቅ የማይሉ የማይለወጡ ቋጥኞች አለቶች ድንጋዮችም አሉ እንደተቀመጡ። ዘመን የፈጫቸው የወቅት ልንቃጭ ለዥረቱ ደለል ለወንዙ ውዛ ዝቃጭ ኃጩ በበፀ ነቪከ በበበፎ ዥ። ጻው ፁ በበፀ ህቪከ ዐኹበበፎ።
ገጪጨጅ በበፀ ነቪከ በበበፎ ጻር ቋክ የ ብነቶፋቡጁተ በበፀ ሂቪከ ርበሎበበፀ በበፀ ህቪከ ኣቦበስ በበፀ ህቪከ ኣቦበስ ጳ ሥ አዋጅ አዋጅ ለቀንድ አውጣ አዋጅ አቶ እርገጤ በዚህ ይመላለሳሉ በቦቲ ጫማቸው ይጨፈልቃሉ በከስክስ ጫማቸው። ከብርሃን ሸሽቶ የመጣው ጨለማ ጎጆው ውስጥ ነበረ ከጨለማ ሽሽት ዉቤዉጪ በበፀ ነቪከ በበበፎ ጃ እንደ ዋዛ ያልቃል እንደ ዋዛ ውበትና ለዛ አዎ እንቡጥ ነሽ አሁን አበባ ነሽ ዛሬ ያይኔ የልቤ ጉጥ የሰቀቀን ፍቅሬ የሚቀጥፍሻ በዝቷል ልብሽ ለኔ ፍቅር መስኮት በሩን ዘግቷል ግን አንድ አውነት አለ አበባን ቀጣፊ አውቃለሁ እንዳለ ግን አንድ አውነት እንቺ ታያለሽ ባትሞቺ ቤዉጨኤጨ በበፀ ነቪከ በበበፎ በበፀ ሂቪከ ርበሎበበፀ ረቢ ሆላ መምህር ሆላ ሆላ ረቢ ሆላ ኢየሱስ ክርስቶስ በተጠራበት ስም የተጠራህ ሁላ። ሆላ ረቢ ሆላ ኢየሱስ ክርስቶስ በተጠራበት ስም የተጠራህ ሁላ ብሎ ብርሃን ድንቄም መምህር እቴ። ሆላ መምህር ሆላ። ሆላ ረቢ ሆላ በበፀ ነቪከ በበበፎ ኮ ስ ክርስቶስ በተጠራበት ስም የተጠራህ ሁላ አየቦ ስቱራ እነ ክሪሽና አቅራጦ ፕሉቶ ኢየሱስ ክርስቶስ ባለፉበት መንገድ የምትንገዳገድ የምትወላገድ ትውልድ የምትቀብር። በቅምጥ ጀኖሳይድ» ሆላ መምህር ሆላ። ወራጅ አለ ባይሽ በዛ ተሳፋሪሽ በወረፉ ማነው ለሩቁ ሚመኝሻ ቶ ሚያገባሽ ገ የትኛው ነው ያንቺ ተስፋ በበፀ ነቪከ በበበፎ በበፀ ሂቪከ ርበሎበበፀ እዚህ አእዋፍ በረሩ ዝንብና ትንኝም ባቅማቸው በረሩ ሰዎችም በጥበብ በብረት በረሩ ግን በዚያው መች ቀሩ ቁልቁል ካይዋት ምድር በበፀ ዛቪከ የበበ ብዕርን ሲመዙ ሰይፍን የመዘዙ በሰይፍ ይሞታሉ ይላል ኦሪት ቃሉ ብዕር እንዲመዘዝ ብዕር ለሚመዙ ያ ኦሪታዊ ህግ ይምጣ እስክ መዘዙ ቤኤሙ በበፀ ነቪከ በበበፎ በበፀ ህቪከ ዐኹበበፎ የማርያም መቀነት የኛማ ባንዲራ የማርያም መቀነት። ምንያ ንበጨቁች ሀ መቃብርህን እደሁ ሦ ዉ ተሸክመኾዋል በበፀ ነቪከ በበበፎ በበፀ ህቪከ ኣቦበስ በበፀ ሂቪከ ርበሎበበፀ በበፀ ህቪከ ኣቦበስ የቀንዳውጣ አመሌ በሉ እግዴህ ክከፋኝ ልግባ ከዛጎሌ ተቀሰቀሰብኝ የቀንዳውጣ አመሌ ረዣዥም መንፉፈስ ረዣዥም ደስታ። የቀንዳውጣ አመሌ ጨዉኤው በበፀ ነቪከ በበበፎ በበፀ ህቪከ ኣቦበስ በበፀ ህቪከ ዐኹበበፎ በበፀ ህቪከ ኣቦበስ ክንፍ የቸረኝ ለታ አንቡጥ አበባዬ እየጠወለገ አንገቱን ሲደፋ አንቺን አበባ አርጎሽ ፍካትሽ ሲፋፋ ፀደይሻ ፀደዬ። ዞትር እያየሁ ሽቅብ አንጋጥመ ወይ ላትሞቀኝ ሞቃ አድንቂያት ሳላይደንቃት ቁልቁል እንዳየችኝ ይህች ቦቃ ጨረቃ ሳይንቲስት አድርጎኝ ጨረ የተፋሁባትን መሬቴን ባንጋጥጥ በዛ መንኮራኩር ሰማይ ላይ ብወጣ አንጋጣ አንጋጥጩ እንዳየሁ ጥላየ ወድቆባት ባየችኝ አንጋጣ ጨጨሙጅ በበፀ ነቪከ በበበፎ በበፀ ህቪከ ዐኹበበፎ በበፀ ህቪከ ኣቦበስ በበፀ ህቪከ ዐኹበበፎ የኛ ጋዜጠኛ አንገቱ ወፍራም ነው የኛ ጋዜጠኛ ላውራነት ካንገቱ በቅሎበታል ሻሳኛ ብንጠራው አይዞርም አያይም ወደኛ አትጥሩት ቃል ባክኗል አይዙር ምናባቱ ቃለመጤቅ ሲያደርግ ለነቃለ ከንቱ ላይወጤ ቃላቱ ነቅንቆት ነቅንቆት ወፍሮ ነው ጡንቻው ገሮ ነው አንገቱ ኳጨዉጪ በበፀ ዛቪከ የበበ በበፀ ህቪከ ዐኹበበፎ በበፀ ህቪከ ዐኹበበፎ በበፀ ነቪከ በበበፎ በበፀ ህቪከ ዐኹበበፎ በበፀ ነቪከ በበበፎ በበፀ ህቪከ ዐኹበበፎ ጩን ንድ አውጣ ነ ጻማ ይኸው ተቀሰቀሰብኝ የቀ ንድ ብቅ ጥልቅ እያልኩ ነው ይህም ደግሞ ኑሮ ተብ። ጻው ፁ በበፀ ህቪከ ዐኹበበፎ።