Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ወይም በራስ ላይ የመግደል ሙከራ ማድረግ ወንጀል ነው ከሚለው የህግ ማዕቀፍ መኖርና ከድርጊቱ መፈጸም በተጨማሪ የወንጀል ፈጻሚው የሞራል የአእምሮ ወይም የኃሳብ ሁኔታ መኖር በማስረጃ ሳይረጋገጥ ክስ መቅረብ የለበትም የመወያያ ጥያቄ አቃቤ ህግ ስራውን በአግባቡ አስከሰራ ድረስ የግል ህይወቱን እንዴት እንደሚመራ ሊያሳስበው አይገባም የሙያ ስነምግባሩም አካል ተደርጎ መታየት የለበትም በሚል የሚቀርብ አቋም አለ መጠጥ ቤት ቁማር ከረንቦላ ውርርድ ወዘተ ቤት መገኘት የአቃቤ ህጉ ሙያ ጋር አብሮ የማይሄድ ነው።
የሚለው የተዳሰሰበት ሲሆን በሙስና ወንጀል ጥቆማ አቀራረብ ጊዜ በጥቆማ ተቀባዮች ሊደረጉ ስለሚገባቸው ዝርዝር ተግባራት የምርመራ ስራው በጠቋሚዎች ፍላጎት እንዳይመራ ሊወሰዱ ስለሚገባቸው ጥንቃቄዎች ጠቋሚዎች የጉዳት ሰለባ እንዳይሆኑ ጠቋሚዎችን ለመጠበቅ ሊወሰዱ ስለሚገባቸው የጥንቃቄ አርምጃዎች እና በጥቆማዎች ላይ ምርመራ እንዲደረግ ለመወሰን በመስፈርት ሊወሰዱ ስለሚገባቸው ጉዳዮች የሚዳሰስበት ነው በሞጁል ሁለት ክፍል ሁለት የሙስና ወንጀል ምርመራ ሂደት ከምርመራ እቅድ ማዘጋጀት ጀምሮ የምርመራ ሪፖርት እስከሚቀርብበት ጊዜ ድረስ ያለውን የማስረጃ ማሰባሰብ ማጠናቀርና መተንተን ስራዎች ተጠርጣሪን ስለመለየት ተጠርጣሪን ስለመያዝና የተጠርጣሪን ቃል ስለመቀበል የሚያካትት ነው በዚህ ክፍል የምርመራ ስራ ሲጀመር እቅድ እንደሚያስፈልገው እና አቅዱ ምን ማካተት እንዳለበት እቅዱ ሊመልሳቸው የሚገቡ ጥያቄዎች የሚፈለጉት ማስረጃዎች እንዴት እንደሚለዩ እነዚህን ማስረጃዎች የት እንደሚገኙ ማስረጃዎችን እንዴት መያዝና ማግኘት ስለሜቻልበት ቴክኒካዊና ህጋዊ ሁኔታዎች በብርበራና ፍተሻ ጊዜ ሊወሰዱ ስለሚገባቸው ጥንቃቄቂዎች ተጠርጣሪ የሚሆነው ስለሚለይበትበሙስና ወንጀል የተገኙ ተብለው የሚጠረጠሩ ንብረቶች እንዳይጠፉና እንዳይሰወሩ እንዲሁም እንዳይባክኑ ስለሚወሰዱ የአእግድና የማስተዳደር እርምጃዎች በህግ ስለተቀመጡት ግዴታዎችና ሊወሰዱ ስለሚገባቸው ጥንቃቄዎች ተጠርጣሪ ሳያመልጥ ለፍርድ ቤት ለማቅረብ ሊወሰዱ ስለሚገባቸው የጥንቃቄ አርምጃዎች ስለዋስትና ስለጊዜ ቀጠሮ እንዲሁም ተጠርጣሪ ቃሉን ስለሚሰጥበት አግባብ የህግ የበላይነትንና የሰዎችን የተጠርጣሪን ሰብአዊ መብት አላግባብ በማይጥስ መልኩ እንዴት ሊከናወን እንደሚገባ በዝርዝር የቀረበበት ነው በመጨረሻም የምርመራ ሪፖርቱ ስለሚይዛቸው ፍሬሀሳቦች የቀረበበት ክፍል ነው ሞጁል ሶስት ሁለት ክፍሎች ያሉት ሲሆን በዋነኛነት የምርመራ ሪፖርት ለአቃቤ ህግ ከደረሰ በኋላ አቃቤ ህጉ ስለሚሰጣቸው ህጋዊ ትአእዛዞች በሙስና ወንጀል ክስ ከተመሰረተ በክሱ ሂደት አስከመጨረሻው የይግባኝና ሰበር እንዲሁም በሙስና ወንጀል የተገኘ ስለመሆነ የተረጋገጠ ንብረት ስለሚወረስበት ሁኔታ የሚያካትት ነው በዚህ ሞጁል ክፍል አንድ የሙስና ወንጀል ክስ ከመመስረት በመለስ በአቃቤ ህግ ስለሚወሰዱ አርምጃዎች የቀረበበት ክፍል ነው በዚህ ክፍል የምርመራውን መዝገብ ስለመዝጋት ተጨማሪ ምርመራ ትአዛዝ ስለሚሰጥበት አያስከስስም ውሳኔ ስለሚሰጥበት ቀዳሚ ምርመራ የህግ ማአቀፍ ከተጠርጣሪ መብት አንጻር ያለው ችግር የቀረበበት እና አቃቤ ህግ ክስ ከመመስረት በመለስ ውሳኔ ሲሰጥ ውሳኔውን የሚያሰፍርበት የጽሁፍ ፎርም ምን ይዘት ሊኖራቸው እንደሚገባ በዝርዝር የተዳሰሰበት ነው የሞጁሉ ክፍል ሁለት አቃቤ ህግ በሙስና ወንጀል የምርመራ ሪፖርት ላይ ማስረጃው በቂ ነው ብሎ ክስ እንዲመሰረት ከወሰነ ክስ ከመመስረት ጀምሮ በፍርድ ቤት ውሳኔ እስኪሰጥ ድረስ ባለው ሂደት ተግባራዊ የሚደረጉትን የስነስርአት ህጉን ድንጋጌዎች እና አቃቤ ህግ ሊኖረው ስለሚገባ ክህሎት ያካተተ ነው በዚህ ክፍል ክስ ስለማዘጋጀትና ስለማሻሻል የክስ አቤቱታ ፎርም ሊይዛቸው ስለሚገቡ ነጥቦች ስለክስ መክፈቻ ንግግር የቅድመክስ ሂደት ክስን ስለመስማት ማስረጃን ስለማቅረብ ምስክርን ለመጠየቅ ዋና ጥያቄ መስቀለኛ ጥያቄ ድጋሚ ጥያቄ አስጠቂ ምስክር ሊደረጉ ስለሚገባቸው ቅድመዝግጅቶች በምስክር መጠየቅ ጊዜ አቃቤ ህግ ሊተገብራቸው ስለሚገባ መርሆዎችና ክህሎቶች ተከራካሪዎችና ምስክሮች ባልቀረቡ ጊዜ ሊወሰዱ ስለሚገባቸው በህግ የተደነገጉ ስርአቶች የክርክር ማቆሚያ ንግግር ሊይዛቸው ስለሚገቡ ነጥቦች የቅጣት አስተያየት ስለሚቀርብበት ሁኔታ በፍርድ ቤት ክስ በተመሰረተበት ተከሳሽ ጥፋተኛ ነው ወይም ነጻ ነው ተብሎ ሲወሰን በአቃቤ ህግም ሆነ በተከሳሽ ስለሚቀርቡ የይግባኝና ሰበር አቤቱታዎች አቃቤ ህግ የይግባኝም ሆነ የሰበር አቤቱታ ማቅረብ ያለበት በምን ሁኔታ ሊሆን እንደሚገባ የይግባኝ አቤቱታ ሊይዘው ስለሚገባ ዝርዝር በይግባኝ ጊዜ ስለሚኖረው የክርክር ሂደት በሙስና ወንጀል የተገኘ ንብረት ስለሚወረስበት ሁኔታ የሚመለከታቸው አካላት ማለትም አቃቤ ህግ አግባብ ያለው አካል የሙስና ወንጀል ድርጊት ሰለባ የሆኑት የመንግስትም ሆነ የግል ድርጅቶችና ግለሰቦች ንብረታቸውን ለማስመለስ ስለሚችሉበት ሁኔታ በህጉ ላይ የተደነገጉት አሰራሮች በዝርዝር የቀረቡበት ተከሳሽ ወንጀል አልፈጸመም ነጻ ነው ተብሎ የተወሰነ ከሆነ ንብረቱን ስለሚያስመልስበት በንብረቱ ላይ ጉዳት ደርሶ ከሆነ ተጠያቂ ሊሆኑ ስለሚችሉ አካላት የተዳሰሰበት ነው ሞጁል አራት የሙያ ስነምግባርን የሚመለከት ሲሆን ሁለት ክፍል ያለው ነው ክፍል አንድ የፖሊስመርማሪዎች የሙያ ስነምግባር የሚዳስስ ሲሆን ክፍል ሁለት የአቃቤያነ ህጎችን የሙያ ስነምግባር የሚዳስስ ነው ከዚህ በላይ እንደቀረበው የሙስና ወንጀል በራሱ የስነምግባር ጥሰት ወይም ጉድለት ውጤት ነው የሙስና ወንጀልን የሚመረምር እና የሚከስ አካል ራሱ ከዚህ ከሙስና የስነምግባር ችግር የተላቀቀ መሆን አለበት ስለሆነም የሙስና ወንጀል ህግን የሚያስፈጽሙ አካላት ምን አይነት የሙያ ስነምግባር ሊኖራቸው እንደሚገባ የቀረበበት ክፍል ነው ሞጁሎቹ ለፖሊስና ለአቃቤ ህግ ተለይተው የቀረቡበት ምክንያት ከሀላፊነታቸውና ከተግባራቸው አንጻር ለይቶ ለማቅረብ እንጂ በሞጁሉ የቀረቡት የስነምግባር መርሆዎች ተመሳሳይነት ያላቸው ናቸውሞጁሉ ስለሙያዊ ነጻነት ከአድልዎ በጸዳ መልኩ ስለመስራት የሙያ ብቃትና ትጋት ሀላፊነትና ተጠያቂነት ቅንነት ሀቀኝነት መርሆዎች እንዲሁም እነዚህ የስነምግባር መርሆዎች ተግባራዊ ለማድረግ ሊደግፉ የሚያስፈልጉ መዋቅራዊ ድጋፎችን በሚመለከት የቀረበበት ክፍል ነው በስልጠናው አቅም ያላቸው በስራው ላይ ያሉ ከአሰልጣኞች እኩል ወይም የበለጠ ችሎታና ልምድ ያላቸውም የሚሳተፉበት ነው ተብሉ ይገመታልስለዚህ ስልጠናው ሀሳቦች የሚንሸራሸሩበት እና እውቀትንና ክህሎትን ከአንዱ ወደሌላው በማሻገር ሁሉም ተሳታፊ በአእውቀት በክህሎት እና በስነምግባር ብቃት ወዳላቸው የስልጠና ተሳታፊዎች ደረጃ በማድረስ ወይም በማቀራረብ ክፍተቱን ለማጥበብ የሚጥር ከሞላ ጎደል አሳታፊ ስልጠና ይሆናል ተብሎ ይገመታል በሞጁሎቹ በተካተቱት ትምህርቶች በክህሎት የዳበረ ዕውቀት ለማስገኘት ይቻል ዘንድ በርካታ የመልመጃ ጥያቄዎች የተካተቱ ሲሆን ሠልጣኞች መልመጃ ጥያቄዎችን በግልም ሆነ በቡድን ሆነው በመሥራትና በመወያየት እራሳቸው የሚማሩበት ተሞክሮአቸውን የሚለዋወጡበት ይሆናል ተብሎ ይገመታል ሞጁል አንድ ስለሙስና ወንጀሎች በጠቅላላው ክፍል አንድ ወንጀል ሰብአዊ መብቶች እና የመንግስት ሚና የስልጠናው አጭር መግለጫ በዚህ የስልጠና ክፍል ስለወንጀልና ቅጣት ምንነት የመንግስት ሚና ከሰብአዊ መብቶች መጠበቅና ማስጠበቅ አንጻር የመንግስትና የወንጀል ህግ ሚና ሰብአዊ መብቶችን በማስጠበቅ እና በወንጀል ህግ መካከል ስላለው ግንኙነት በህግ የበላይነት ። በአዋጁ እንደተመለከተው የሙስና ወንጀሎች ከአንቀጽ እስከ አንቀጽ በ አንቀፆች ተጠቃለው ተደንግገዋል እነዚህን የሙስና ወንጀሎች በአምስት ከፍሎ ማየት ይቻላል እነርሱም ጉቦ ወይም የማይገባ ጥቅም መስጠትን መቀበልን የሚመለከቱ ወንጀሉሎችአንቀጽ ጉቦ መቀበልአንቀጽ የማይገባ ጥቅም መቀበልአንቀጽ አስታራቂ ሽማግሌዎች ጉቦ መቀበል አንቀጽ በስልጣን ወይም በሀላፊነት መነገድ አንቀጽ ጉቦ ወይም ተገቢ ያልሆነ ጥቅም መስጠትአንቀጽ በሌለው ስልጣን መጠቀምአንቀጽ በግል ተሰሚነት መነገድአንቀጽ ማቀባበል ናቸው የማይገባ ጥቅም ለማግኘት ወይም ለማስገኘት ወይም ሌላውን ለመጉዳት በማሰብ የሚፈጸሙ የሙስና ወንጀሎች አንቀጽ በስልጣን አላግባብ መገልገል አንቀጽ ሀ ስልጣኑን ወይም ሀላፊነቱን ተጠቅሞ ጥቅም መውሰድ ወይም የሚያገኝበትን ዘዴ መፍጠር የጥቅም ግጭትአንቀጽ ለ አግባብ ባለው ባለስልጣን ከተወሰነው በላይ ውል መዋዋልበውሉ ከተመለከተው ውጭ መቀበል አንቀጽ ሐበስራው ሊከላከለው በሚገባው የመንግስት ንብረት ጥቅምን የሚጎዳ ተግባር መፈጸም አንቀጽ እና መያዝ የማይገባውን የሚስጥር ኮድ ወይም ቁልፍ በውሰድ ወይም መያዝ የማይገባው ሰው አንዲይዘው በማድረግ ንብረት መመዝበር ወይም እንዲመዘበር ማድረግ አንቀጽ በህግ አግባብ ሳይፈቀድለት ታሽጎ የተረከበውን የከፈተ የተለገለበት አንቀጽ በስልጣኑ በብርበራ ወዘተ በእጁ የገባውን ንብረት የወሰደ አእንደሆነ አንቀጽ ሊከፈል የማይገባ መሆኑን እያወቀ ያስከፈለ ሊከፍለው የሚገባውን ቀንሶ የከፈለ አንቀጽ ያላግባብ ጉዳይን ማዓጓተትአንቀጽ በህግ ሊሰጠው ለማይገባ ፈቃድ የሰጠ ወይም ቦታ የሰጠ አንቀጽ የስራ ሚስጥርን የገለጸ አንቀጽ መንግስታዊ ሰነዶችን መፍጠር ማበላሸት አንቀጽ ከባድ የእምነት ማጉደል አንቀጽ ከባድ አታላይነት ናቸው የማይገባ ጥቅም መኖሩን በማረጋገጥ ብቻ በሙስና ወንጀል የሚያስቀጡ ድርጊቶች አንቀጽ ዋጋ ያለውን ነገር ያለክፍያ መቀበል አንቀጽ ምንጩ ያልታወቀ ንብረት አንቀጽ ዋጋ ያለውን ነገር ያለክፍያ መስጠት ናቸው ከዚህ ጎን ለጎን ንብረትን የፋይናንስ አቋምን ወይም ስጦታ መስተንግዶ የጉዞ ግብዣ መቀበልን ማስመዝገብ ግዴታ በሆነ ጊዜ አለማስመዝገብ አንቀጽ የሀብት ማሳወቂያና ምዝገባ አዋጅ ቁጥር እና አንቀጽ በሙስና ወንጀል የተገኘን ንብረት ህጋዊ አስመስሎ ማቅረብ ጠዐበከፅሃ ልሀበዘከ ይገኛሉ አስቦ ማድረግ የሞራል ፍሬነገርን የማያሟሉ የሙስና ወንጀሎች የመንግስትየህዝባዊ ድርጅት ሠራተኛዉ ጥቅም የማግኘት ወይም የማስገኘት ፃሳብ ባይኖረዉም እራሱ ወይም የቅርብ ዘመዱ ባለጥቅም በሆነበት እና እርሱ በሚሰራበት መቤት መካከል በንግድበግዢበሽያጭ ወይም በሌላ ሥራ ጋር በተያያዘ ማናቸውም የሥራ ግንኙነት ውል እንዲፈፀም ካደረገ እንዲሁም ንብረት እንዳይገዛ ወይም እንዳይጫረት ተክልክሎ ባለበት በስሙ ወይም ከሌላ ሰዉ የገዛ እንደሆነ አንቀጽ ሀለጪ የምስጢር ኮድ ወይም ቁልፍ የያዘ ሰው በቸልተኝነት የምስጢር ኮዱን ወይም ቁልፉን አሳልፎ ከሰጠ አንቀጽ የግል ንብረት ለማድረግ በማሰብ ሳይሆን ታሽጎ የተረከበውን እቃ ሀ የከፈተ የወሰደ እቃውን አሳልፎ የሰጠ እንደሆነ ወይም በቸልተኝነት የተፈጸመ ከሆነ አንቀጽ በህገወጥ መንገድ መሰብሰብ ወይም ማስረከብ ስራ የተፈጸመው በቸልተኝነት ከሆነ አንቀጽ ፈቃድ ያላግባብ መስጠት ወይም መፍቀድ የተፈጸመው በቸልተኝነት እንደሆነ አንቀጽ የስራ ሚስጥር በቸልተኝነት የተገለጸ ከሆነ አንቀጽ መንግስታዊ ሰነዶችን ማጥፋት ወይም ጉዳት ማድረስ ድርጊቱ የተፈጸመው በቸልተኝነት ከሆነ አንቀጽ ናቸው የመንግስትም ሆነ የህዝባዊ ድርጅት ሰራተኛ የማይሳተፍባቸው በመንግስት ወይም በህዝባዊ ድርጅት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎች የመንግስት ወይም የህዝባዊ ድርጅት ሰነድን በማስመሰል ማዘጋጀት ወይም መፍጠር አንቀጽ በሀሰት የተዘጋጀ መሆኑን እያወቀ የተገለገለበት አንቀጽ የመንግስት ሰነዶችን ያጠፋ ያበላሸ አንቀጽ በምርጫ ላይ የሚሰጥ መደለያ አንቀጽ ናቸው የሙስና ወንጀል እና አስቦ ወንጀል መፈጸም ከፎበከከ ርዘበ በአለም አቀፍ ደረጃ ከሚያግባባው የሙስና ትርጉም አና በሙስና ወንጀል ህጎች አንቀጽ ከተደነገገው መርህ የምንረዳው የሙስና ወንጀል ታስቦ የሚሰራ ወንጀል መሆኑን ነውበሙስና ወንጀል ህጎች በጣም የሚበዙት የሙስና ወንጀል የሞራል ፍሬነገርን የሚጠቅሱ ሲሆን ከፊሎቹ የማይገባ ጥቅም ለማግኘት ለማስገኘት ወይም በሌላ ሰው ጥቅም ወይም መብት ላይ ጉዳት እንዲደርስ በማሰብ ሲሉአንቀጽ ከፊሎቹ የማይገባ ጥቅም ለማግኘት ወይም ለማስገኘት በሚል የተወሰኑ ናቸው አንቀጽ ቀሪዎቹ ደግሞ ጉቦ ወይም ጥቅም መስጠትና መቀበልን የሚደነግጉ ናቸው አንቀጽ ስለሆነም በጣም የሚበዙት የሙስና ወንጀሎች በጋራ የሚጋሩዋቸው የሞራል ፍሬነገር ታስቦና ታቅዶበት የሚደረግ ወንጀል መሆኑ ነው በሌላ አነጋገር የሙስና ወንጀሎች የማይገባ ጥቅም ለማግኘት ወይም ለማስገኘት ወይም በሌላው መብትና ጥቅም ላይ ጉዳት ለማድረስ ታስበው የሚሰሩ ወንጀሎች ናቸው እነዚህ ከዚህ በላይ የተዘረዘሩት የሙስና ወንጀሎች አብዛኛዎቹ በአንድ ወይም በሌላ መልኩ የማይገባ ጥቅምን ለማግኘት ወይም ለማስገኘት በአደራ የተሰጠን ስልጣን ወይም ሀላፊነት አላግባብ የመገልገል ድርጊቶች መሆናቸውን ከድንጋጌዎቹ አቀራረጽ መረዳት ይቻላል በአጭሩ የሙስና ወንጀልን የሚያቋቁሙት ግዙፋዊ ፍሬነገሮች የማይገባ ጥቅም ለማግኘት ስልጣንን አላግባብ መገልገል ነውእነዚህን በሁሉም ታስበው በሚሰሩ የሙስና ወንጀሎች ላይ እናገኛቸዋለን ጉቦ ወይም የማይገባ ጥቅም መቀበል ወይም መስጠት ጉቦ መቀበል ወይም መስጠት ስልጣንን አላግባብ መገልገል የማይገባ ጥቅም ማግኘት ወይም ማስገኘት ስልጣንን አላግባብ መገልገል ስልጣንን አላግባብ መገልገል የማይገባ ጥቅም ማግኘት ወይም ማስገኘት የማይገባ ጥቅም ማግኘት ስልጣንን አላግባብ መገልገልየተደበቀ የማይገባ ጥቅም ማግኘት ከዚህ መንደርደሪያ በመነሳትም የሙስና ወንጀሎችን ከሞራል ፍሬነገሩ በተጨማሪ አንድ የሚያደርጋቸውን ግዙፋዊ ፍሬነገሮቹን ማስቀመጥ ይቻላል እነርሱም ስልጣንን ሀላፊነትን አላግባብ መገልገል እና ከዚህ ድርጊት ጋር በተያያዘ የማይገባ ጥቅም ማግኘት እና ማስገኘት ወይም ጉዳት ማድረስ ናቸው ስለሆነም የሙስና ወንጀልን የሚያቋቁሙት ግዙፋዊና ሞራላዊ ሁኔታዎች ሶስት ናቸው ማለት ይቻላል እነሱም ስልጣንን አላግባብ መገልገል የማይገባ ጥቅም ማግኘት ወይም ማስገኘት ወይም ጉዳት ማድረስ አና ይህንን ውጤት ለማስገኘት አስቦ መንቀሳቀስ በከበክበ የሞራል ፍሬነገር ናቸው በስልጣንሀላፊነት አላግባብ መገልገል እና የማይገባ ጥቅም ከዚህ በላይ ለማየት እንደተሞከረው የሙስና ወንጀል በዋነኛነት ስልጣንን ወይም ሀላፊነተን አላግባብ መገልገል ነውስልጣንሀላፊነት አላግባብ መገልገል ምን ማለት ነው። የመወያያ ጥያቄ ሰልጣኞች በቀጥታ ወደምንባቡ ከመግባታችን በፊት ለሚከተለው ጥያቄ መልስ ለመስጠት ሞክሩ በሙስና ወንጀል ምክንያት ሊገኙ የሚችሉ የጥቅም አይነቶችን ዘርዝሩ አዋጁ በአንቀጽ የማይገባ ጥቅም ማለት ተገቢ ያልሆነ ጥቅም ወይም አግባብ ባልሆነ መንገድ የተገኘ ጥቅም ነው ብሎ ይተረጉመዋልተገቢ ያልሆነ ወይም አግባብ ባልሆነ መንገድ የተገኘ ጥቅም የሚያስብለውም ከዚህ በላይ እንደተገለጸው ስልጣንን አላግባብ በሆነ መንገድ ከመጠቀም ጋር የተያያዘ ከሆነ ነው መንግስት በሚፈጽመው ግዢ አሸናፊ ሊሆን የቻለው ተጫራች ከመንግስት ሰራተኛው ስለጨረታው ምስጢራዊ መረጃ በማግኘቱ ከሆነ አሸናፊ የሆነበት መንገድ የመንግስት ሰራተኛው መጠበቅ የሚገባውን ምስጢር በማውጣት ስልጣኑን አላግባብ በመገልገሉ ስለሆነ የተጫራቹ አሸናፊነት ተገቢ ባልሆነ መንገድ የተገኘ ጥቅም ይባላል ማለት ነው በሙስና ወንጀል የሚገኙ የማይገቡ ጥቅሞችና አገልግሎቶችን ዘርዝሮ መጨረስ አይቻልም ይሁንና በማሳያነት የሚከተሉት ሊጠቀሱ ይችላሉ የገበያ ውድድርን በሚጥስ መልኩ ለተወሰኑ ወገኖች የመንግስት የስራ ውል እንዲያገኙ ማድረግ የመንገድ የህንጻ የግድብ የመስኖ ወዘተ ደረጃውን ያልጠበቀ የግንባታ ስራ በመስራት ክፍያ መፈጸም ወይም ላልተሰራ ስራ እንደተሰራ አድርጎ ክፍያ በመፈጸም የመንግስትን ወይም የህዝባዊ ድርጅት ሀብትና ንብረትን መመዝበርና መዝረፍ ወደሀገር እንዳይገባ የተከለከለ የኮንትሮባንድ እቃ የጦር መሳሪያ እንዲገባ ማድረግ ቀረጥ ሊከፈልባቸው የሚገቡ እቃዎች ያለቀረጥ ክፍያ ወይም አነስተኛ ቀረጥ በሚያስከፍል አስመስሉ አነስተኛ ቀረጥ እንዲቀረጡ ማድረግ መስፈርቱን ላላሟላ ፈቃድ ሰርቲፊኬትክሊኒክ መድሀኒት ቤትየትምህርት ተቋም የአሽከርካሪ ፈቃድ የህክምና ማስረጃቫ ወዘተ መስጠት ወይም ገበያውን በሞኖፖል ለመቆጣጠርና ተወዳዳሪን ከገበያ ለማስወጣት መስፈርቱን ያሟላ ሰው ፈቃድ ወይም ሰርቲፊኬት እንዲከለከል ማድረግ በሰበብ ባስባቡ ፋብሪካው ወይም የንግድ ድርጅቱ እንዲዘጋ እንዲታሸግ ማድረግ ህገወጥ የንግድ እንቅስቃሴዎችን እንዳላዩ ማለፍና ህጋዊ አርምጃ እንዳይወሰድባቸው ከለላ መስጠት መስፈርቱን ላላሟላ ቅጥር ሹመት እንዲያገኝ ማድረግ ብድር ለማግኘት መሟላት የሚገባው ቅድመሁኔታ ሳይሟላ ብድር እንዲያገኝ ማድረግ ብድሩን ለማግኘት በመያዣነት የሚቀርብ ንብረትን ከሚገባው በላይ አጋኖ መገመት በመረጃ ያልተደገፈ ሂሳብ መዝገብ ማስገባት ሆሇልተከፈለ ክፍያን እንደተከፈለ መመዝገብ የሀሰት የክፍያ ወይም የገቢ ደረሰኞች በማዘጋጀት የሂሳብ መዝገብን ማጭበርበር ሊከፈል የማይገባ ክፍያን የሀሰት ማስረጃ በማቅረብ ክፍያ መፈጸም ወንጀል ፈጽሞ ለፍርድ ቀርቦ ሊቀጣ የሚገባውን ሰው ማሰረጃዎቹን በማጥፋት ወንጀለኛው ከተጠያቂነት እንዲያመልጥ ማድረግ ወይም ቅጣቱ እንዲቀልለት ማድረግ ወንጀል ባልፈጸመ ሰው ላይ የሀሰት ማስረጃዎችን በማደራጀት ንጹህ ሰው እንዲቀጣ በማድረግ አውነተኛ ወንጀለኛ እንዲያመልጥ ማድረግ በምርመራ መዝገብ ፍርድ ቤት የሚገኝ የምስክር ቃል የሰነድ ማስረጃዎች እንዲጠፉ ማድረግ ምስክሮችን በመደለል ወይም በማስፈራራት የሀሰት ምስክርነት እንዲሰጡ ወይም ቃላቸውን ከመስጠት እንዲቆጠቡ ማድረግ ወዘተ ያካትታል የመንግስት ወይም የህዝባዊ ድርጅት ሰራተኞች በስልጣን አላግባብ በመገልገል ከዚህ በላይ የተመለከቱት የመንግስትም ሆነ የመንግስት መስሪያ ቤት አካላት ያልሆኑ ግለሰቦች ነጋዴዎች የግል ድርጅቶች ወዘተ እንዲያገኙ ለሚያደርጉት የማይገባ ጥቅም እነሱም የሚያገኙዋቸው ጉቦ አና የማይገቡ ጥቅሞች የተለያዩ ሊሆኑ ይችላሉ ከዚህ አንጻር አዋጁ በአንቀጽ ከሀሰ እነዚህ የሚገኙ ጥቅሞች ምን ሊሆኑ እንደሚችሉ በገንዘብ ዋጋ ባለው መያዣ በንብረት በንብረት ላይ ያለን ጥቅም ማንኛውንም ሹመትቅጥር ወይም ውል ብድርግዴታን ማናቸውንም ዕዳ በሙሉም ሆነ በከፊል መክፈልንማስቀረትን ማወራረድን ከተመሰረተ ካልተመሰረተ የአስተዳደር የፍትሐብሄር የወንጀል ክስ ከሚያስከትለው ማናቸውም ቅጣት ማዳን ማናቸውንም መብት ወይም ግዴታ መፈፀምን ወይም ከመፈፀም መታቀብ ከላይ ከተዘረዘሩት ሁኔታዎች ውጪ በገንዘብ የማይተመን ማናቸውንም ሌላ ጥቅም ወይም አገልግሎት ያካትታል በማለት ትርጉም ሰጥቷልከዚህ በተጨማሪ በግል ንግድ ድርጅት ውስጥ የአክስዮን ባለድርሻ በራሱ ወይም በባለቤቱ ወይም በልጁ ስም ማግኘት ኪራይ የማይከፈልበት መኖሪያ ቤት ወይም በቅናሽ የመኖሪያ ቤት ኪራይ ማግኘት በስጦታ ስም ተሸከርካሪ ወይም መኖሪያ ቤት ማግኘት ነጻ የትምህርት እድል ነጻ ህክምና ነጻ መጓጓዣ ትኬት የሰርግ የልደት የምርቃት የመሳሰሉት መስተንግዶና ግብዣን መሸፈን ወዘተ ያካትታል ከሙስና ወንጀል መርህ ጋር በተያያዘ ጥያቄ የሚያስነሱ የሙስና ወንጀሎች የመንግስት ወይም የህዝባዊ ድርጅት ሰራተኛ የማይሳተፍባቸው የሙስና ወንጀሎችን በተመለከተ ከዚህ በላይ እንደተመለከትነው የመንግስት ወይም የህዝባዊ ድርጅት ሰነድን በማስመሰል ማዘጋጀት ወይም መፍጠር አንቀጽ በሀሰት የተዘጋጀ መሆኑን እያወቀ የተገለገለበት አንቀጽ የመንግስት ሰነዶችን ያጠፋ ያበላሸ አንቀጽ በምርጫ ላይ የሚሰጥ መደለያ አንቀጽ የወንጀል ድንጋጌዎች ከመንግስት ወይም ከህዝባዊ ድርጅት ሰራተኛ ጋር ንክኪ የሌላቸው ወንጀሎች ናቸው የመወያያ ጥያቄ በመንግስት ወይም በህዝባዊ ድርጅቶች ላይ ጉዳት ለማድረስ የሚፈጸሙ በርካታ ወንጀሎች አሉ የመንግስት ሰራተኛ ከስራው ሀላፊነት ጋር ምንም ግንኙነት በሌለው መልኩ ከሚፈጸሙት መካከል ህጋዊ መገበያያ ገንዘቦችን በሀሰት ማዘጋጀት የወንጀል ህግ አንቀጽ ለግብር አወሳሰን ሀሰተኛ መረጃ መስጠት የወንጀል ህግ አንቀጽ ከመሬት ወረራ ጋር የተያያዙ ወንጀሎች ወዘተ ይጠቀሳሉ በጣም በርካታ ከሆኑት በመንግስት ላይ ከሚሰሩት ወንጀሎች እነዚህን ብቻ መርጦ የሙስና ወንጀል ብሎ መደንገግ ያስፈለገው ለምንድነው። የሚል ጥያቄ ሊነሳ ይችላል ኛ ወንጀሉን የሚያቋቁሙ ፍሬነገሮች የተለያዩ በመሆናቸው ለየብቻ ማስቀመጥ አስፈላጊ ነው ለምሳሌ በጉቦ መቀበልመስጠት ወንጀል ከዚህ በላይ እንደተመለከተው ወንጀሉን ለማቋቋም ጉቦ መጠየቅ መቀበል ማቅረብ ወይም መስጠት የግድ አስፈላጊ ሲሆኑ በስልጣን አላግባብ መገልገል ወንጀልን ለማቋቋም እነዚህ ፍሬነገሮች አስፈላጊ አይደሉም ተኛ ሁለተኛ እያንዳንዳቸው ድርጊቶች ጉዳታቸው ተመሳሳይ ባለመሆኑ እና የተለያየ ቅጣት የተጣለባቸው ስለሆነ ከዚህ አንጻር ለያይቶ ማስቀመጥ አስፈላጊ መሆኑን መረዳት ይቻላል ተኛ የአንዳንዶቹን የወንጀል ድርጊቶች መገለጫቸውን በግልጽ ማስቀመጥ ያስፈለገው ምናልባትም የሙስና ወንጀል አይደሉም የሚል ስህተት ወይም ክፍተት ላለመፍጠር ታስቦ ይመስላል ስለሆነም በአቀራረጽ ምክንያት መደራረብ እንዳይፈጠር ብሎ ከመስራት ይልቅ በወንጀል ድርጊቶች መካከል መደራረብ ቢፈጠርም ከተጠያቂነት ሊያመልጡ የሚችሉ የወንጀል ድርጊቶች እንዳይኖሩ ማድረግ ይሻላል ተብሎ የተሠራ ይመስላል ብዙዎቹ የወንጀል ህግ ድንጋጌዎች ተደራራቢነት ያላቸው መሆኑ የሚያሳየው በወንጀል ህግ አቀራረጽ የሚያሳስበው መደራረብ ሳይሆን መደራረብ እንዳይኖር በመስጋት የወንጀል ድርጊቶች የሚያመልጡበት ሁኔታ መኖር መሆኑን ነው አንቀጽ እና አንቀጽ ከዚህ በላይ እንደተመለከተው አንቀጽ ሁሉንም አይነት በስልጣን አላግባብ መገልገል ወንጀልን ለመክሰስ የሚያስችል ድንጋጌ ነው ሁሉንም ዓይነት በስልጣን ያላግባብ መገልገል ወንጀሎች ዘርዝሮ መጨረስ አይቻልም ለምሳሌ የመንግስት መስሪያ ቤት ወይም የህዝባዊ ድርጅት ለመስሪያ ቤቱ ስራ ከሚፈጽመው ግዢየሆስፒታል እቃዎች የመንገድ ስራ ወዘተ ጋር በተያያዘ በሙስና ወንጀል ሕጉ ውስጥ ተለይቶ የተገለጸ ድንጋጌ የለም ይህ ማለት በመንግሥት መቤት ከሚፈጸም ግዥ ጋር በተያያዘ በሚፈጸም በሥልጣን አላግባብ መገልገል በሙስና ወንጀል አይጠየቅም ማለት አይደለም አንቀጽ የሙስና ወንጀል ክስ ሊመሰረትበት የሚችል ክስም እየተመሰረተበት ያለ በተደጋጋሚ የሚጠቀስ የወንጀል ድንጋጌ ነው ስልጣን አላግባብ መገልገል ወንጀል አንቀጽ እና የመንግስትን ስራ በማያመች አኳቷን መምራት አንቀጽ የመንግስትን ስራ በማያመች አኳሏን መምራትን በሚደነግገው አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ ሀ ከጥቅም ግጭት ጋር በተያያዘ የሚፈጸም ወንጀልን የሚመለከት ነው የመንግስት ወይም የህዝባዊ ድርጅት ሰራተኞች ስልጣናቸውን መከታ በማድረግ ለራሳቸው ወይም ለሌላ ወገን የማይገባ ጥቅም ለማስገኘት የሚችል ውል ማድረግን የሚመለከት ነው ውሉ ከሚሰሩበት መስሪያ ቤት ጋር የሚደረግ ወይም በመንግስት መስሪያ ቤቱ ባላቸው ሀላፊነት ተጠቅመው ተገልጋይ የሆኑ ሰዎች አነሱ ከሚያስተዳድሩት የግል ድርጅት ወይም የአነሱ ጥቅም ካለበት ድርጅት ጋር ድርጅቱን አላግባብ የሚጠቅም ውል የግዢ የሽያጭ ውል እንዲያደርጉ ማድረግን ያካትታል ለምሳሌ ፈቃድ መስጠት ፈቃድ ማደስ ስልጣን ያላቸው የመንግስት ሰራተኞች የአነሱ ወይም እነሱ ሊጠቅሙት የሚፈልጉት ጥቅም ላለው መስሪያ ቤት ሸቀጥን ወይም አገልግሎትን ኪራይን በዝቅተኛ ዋጋ ወይም ያለዋጋ በነጻ እንዲያገኝ ማድረግ በዚህ አንቀጽ የሚካተት ነው በዚህ አንቀጽ ሌላው ትኩረት የሚስበው ንኡስ አንቀጽ ሐ ነው የመንግስትን ስልጣን በማይመች አኳቷን መምራት ሐ የማይገባ ጥቅም ለራሱ ወይም ለሌላ ሰው ለማስገኘት በማሰብ በማንኛውም መልኩ የመንግስትን ጥቅም የሚጎዳ ተግባር በማናቸውም ዘዴ የፈጸመ እንደሆነ የሚል ነው በዚህ ድንጋጌ መሰረት በመንግስት ጥቅም ላይ ጉዳት መድረሱ ብቻውን የሙስና ወንጀል ግዙፋዊ ፍሬነገር ተሟልቷል ማለት ይቻላል። በአገራችን የአንድ ታዋቂ ተፎካካሪ የፖለቲካ ድርጅት አባል የሆኑት አቶ ተሰማ የምርጫ ዉድድሩ ቀን ሲደርስ ራሱን ለማግለል በመስማማት ሺህ ብር ሲቀበል እጅ ከፍንጅ ተይዞ በአዋጁ አንቀጽ ተጠቅሶ የሙስና ክስ ተመስርቶበታል ተከሳሽ በችሎት ቀርቦ ለቀረበበት ክስ በመጀመሪያ ደረጃ ያቀረበዉ መቃወሚያ የፖለቲካ ድርጅት በህዝባዊ ድርጅት ትርጉም ዉጪ የተደረገ በመሆኑና ይህ አዋጅ በሱ ላይ ተፈፃሚ ሊሆን እንደማይችል በማንሳት ክሱ እንዲሰረዝለት የሚጠይቅ ነዉ ፍርድ ቤቱ ሊሰጥ በሚገባዉ ብይን ላይ ይወያዩ የሙስና ወንጀል ተብለዉ ከተደነገጉት ውስጥ ጉቦ አና የማይገባ ጥቅም መስጠትና መቀበል ይገኙበታል በአለማችን በየቀኑ በሚልዮን የሚቆጠሩ ጉቦ የመስጠትና የመቀበል ወንጀሉች ይፈፀማሉ በተለይ በንግዱ ዓለም ጉቦኝነት በእጅጉ ተስፋፍቶ ይገኛል ጉቦ በመንግስትም ሆነ በግሉ ዘርፍ ወይም በግለሰቦች ሊፈፀም የሚችል የሙስና መገለጫ ነዉ ከአለም አቀፍ ንግድ ጋር በተገናኘ ደግሞ በውጭ አገር የመንግስት ባለስልጣን ወይም በአለም አቀፍ ድርጅት ሰራተኞች ጭምር ሊፈፀም የሚችል ድንበር ዘለል ወንጀል ነዉ በአገራችንም ጉቦ ነባርና ጥንታዊ የሚባል የሙስና ወንጀል መሆኑ ይታወቃል በዚህ የወንጀል ድርጊት ከአንድ በላይ የሆኑ ሰዎች ማለትም ጉቦ ሰጭ እና ጉቦ ተቀባይ ይሳተፋሉ አንዳንዴ አቀባባዮች የሚባሉ ሶስተኛ ወገኖችም በወንጀሉ ሊኖሩ ይችላሉ ዋነኛ አላማዉ አንድን ሠራተኛሀላፊ በኃላፊነቱ ወይም በሥራ ግዴታው ማድረግ የማይገባውን በማድረግ ወይም ማድረግ የሚገባውን ባለማድረግ ጉቦ ሰጪውን ለመጥቀም ወይም ሌላን ግለሰብ ለመጥቀምለመጉዳት በማሰብ ህጉን በሚፃረር መልኩ እንዲሰራ ወይንም ከመስራት እንዲቆጠብ ለማድረግ ታስቦ የሚፈፀም ወንጀል ነው የጉቦ ወይም የማይገባ ጥቅም መቀበልን ወይም መስጠት ወንጀል ተፈጸመ የሚለውን የሚያቋቁሙት የወንጀሉ ፍሬነገሮች የሚከተሉት ናቸው የመንግስት ወይም የህዝባዊ ድርጅት ሰራተኞችን በተመለከተ ሀ ስልጣንንሀላፊነትን ላልተፈቀደለት አላማ ለመጠቀም ገና ወደፊት ለሚፈጸም ድርጊት የማይገባ ጥቅም መጠየቅ ወይም ለ ስልጣንንሀላፊነትን ላልተፈቀደለት አላማ በመጠቀም ለተፈጸመ ድርጊት ጉቦ ወይም የማይገባ ጥቅም መጠየቅ ወይም ሐ ስልጣንንሀላፊነትን ላልተፈቀደለት አላማ ለመጠቀም ገና ወደፊት ለሚፈጸም ድርጊት ጉቦ ወይም የማይገባ ጥቅም መውሰድ ወይም መ ስልጣንንሀላፊነትን ላልተፈቀደለት አላማ በመጠቀም ለተፈጸመ ድርጊት ጉቦ ወይም የማይገባ ጥቅም መውሰድ ወይም የመንግስት ወይም የህዝባዊ ድርጅት ሰራተኞች ያልሆኑት ደግሞ ሀ ስልጣንንሀላፊነትን ላልተፈቀደለት አላማ ለመጠቀም ገና ወደፊት ለሚፈጸም ድርጊት ጉቦ ወይም የማይገባ ጥቅም ማቅረብ ወይም ለ ስልጣንንሀላፊነትን ላልተፈቀደለት አላማ በመጠቀም ለተፈጸመ ድርጊት ጉቦ ወይም የማይገባ ጥቅም ማቅረብ ወይም ጠ ስልጣንንሀላፊነትን ላልተፈቀደለት አላማ ለመጠቀም ገና ወደፊት ለሚፈጸም ድርጊት ጉቦ ወይም የማይገባ ጥቅም መስጠት ወይም መ ስልጣንንሀላፊነትን ላልተፈቀደለት አላማ በመጠቀም ለተፈጸመ ድርጊት ጉቦ ወይም የማይገባ ጥቅም መስጠት ከእነዚህ በተወሰነ መልኩ ለየት የሚሉት በቀጥታ በድርጊቱ ሳይሳተፉ ነገር ግን ያላቸውን ተሰሚነት መሰረት አድርገው በስልጣን አላግባብ መገልገል ወንጀል አንዲሰራ የሚያደርጉ ናቸው አነርሱም በስልጣን ወይም በሀላፊነት መነገድ አንቀጽ በሌለው ስልጣን መጠቀም አንቀጽ በግል ተሰሚነት መነገድ አንቀጽ ናቸው እነዚህን ከዚህ በላይ ከተዘረዘሩት የመንግስት ወይም የህዝብ ድርጅት ሰራተኛ ልዩ የሚያደርጋቸው እራሳቸው ድርጊቱን አይፈጽሙም ነገር ግን ሌላው እንዲፈጽም የሚያደርጉ ናቸው በተረፈ የወንጀሉ ግዙፋዊ ፍሬነገር የእነሱ ተሳትፎን ከመጨመሩ በስተቀር ተመሳሳይ ነው የጉቦ ወይም የማይገባ ጥቅም መቀበልን ወይም መስጠትን ወንጀል ለማቋቋም የማይገባ ጥቅም መጠየቁ መቅረቡ መውሰድ ወይም መቀበሉ ብቻ ሳይሆን ይህ ግዙፋዊ ድርጊት የተፈጸመው ስልጣንን ወይም ሀላፊነትን አላግባብ ለመጠቀም ስለመሆኑ ማስረጃ መቅረብ አለበትይህ ማስረጃ የተፈጸመ የስልጣን ወይም ሀላፊነት አላግባብ የመገልገል ድርጊት መኖሩን የሚያረጋግጥ ወይም ኛ ስልጣንን ወይም ሀላፊነትን አላግባብ ለመጠቀም ውሳኔ መኖሩን ወይም የተሞከረ መሆኑን የሚያስረዱ ማስረጃዎች መቅረብ አለባቸውማለትም ወንጀሉ የተፈጸመ ባይሆንም ጉቦ የማይገባ ጥቅም መጠየቁ ወይም መቅረቡ መሰጠቱ ወይም መወሰዱ ከተረጋገጠ አና ይህም የተደረገው ስልጣንን አላግባብ በመጠቀም የማይገባ ጥቅም ለማግኘት ወይም ለማስገኘት መሆኑ ከተረጋገጠ የጉቦየማይገባ ጥቅም የማግኘት ወንጀል ይቋቋማል ማለት ነው ተከሳሹ በመከላከያው ጉቦየማይገባ ጥቅም አለመውሰዱን ወይም አለመጠየቁን ወይም አለማቅረቡን ወይም ጠየቀ አቀረበ ሰጠ ተቀበለ የተባለው የገንዘብ ወይም ማናቸውም ጥቅም አቃቤ ህግ ባቀረበው ክስ ከተመለከተው የስልጣን አላግባብ መገልገል ድርጊት ጋር ግንኙነት የሌለው መሆኑን ካስረዳ ከክስ ነጻ ይሆናል ማለት ነው የመወያያ ጥያቄዎች የሰብአዊ መብት መሰረቱና አላማው የማንኛውንም ሰው ደስታን የመሻት በከ ሀሀሀቪ ዐ ከሀ ማክበርና ማስከበር ነው እርግጥ ይህ ሀረግ በአሜሪካው የዲክላሬሸን ኦፍ ኢንዲፔንደንስ ላይ ብቻ ነው ተገልጾ የሚገኘው ነገር ግን ማንኛውም ሰው የነጻነት የንብረት መብቱ ይከበራል ማለት በነጻነቱ ወይም በንብረቱ ደስ የሚለውን ማድረግ ይችላል ማለት ነው ስለሆነም ደስታን መሻት በሰብአዊ መብቶች ውስጥ ያለ ገዢ ሀሳብ መሆኑን መረዳት ይቻላል በሙስና ወንጀሎች ህግ የማይገባ ጥቅም መስጠትና መቀበል የሚያሥቀጣ ተግባር ለመሆኑ በአንቀፅ እና ስር ተመልክቷል የሚፈልጉት ቶሎ ስለተከናወነላቸው በመንግስት ወይም በማንም ሰው ላይ የደረሰ ጉዳት የለም ሰዎች የሚፈልጉት ስራ ፈጥኖ ስለተከናወነላቸዉ ብቻ ደስ ተሰኝተዉ አገልግሎቱን ለሰጣቸው ሰው ስጦታ ቢሰጡት ይህንን መሰረታዊ ሰብአዊ መብታቸው አይደለም ወይ። ፅበርፅ ዐሽ ልበዐኣፍፅ ጪርፒ ርዝዝርዐኗከከ ፀህበፀቧርፀ ሀፍሀሃ ሀጪሺ ክከርከ ዓጪዐፎፎ ር ከሃ ቧዐጻዐከ ዐ ዝከያፀፀቧርፎ ከከፀ ዐኢር ዐ ከ ር ኪበኪ ከ ርርክኽ ኳ ዝከከ ር ዐከሃር ፀህበቧር ከ ርላበኪ ከ ከኪ ህሀ ሃ በተመለከተ በወንጀሉ ድንጋጌ የተመለከተው ግዙፋዊ ፍሬነገር ከተረጋገጠ ድርጊቱ የተፈጸመው የማይገባ ጥቅም ለራስ ወይም ለሌላ ሰው ለማስገኘት ወይም የሶስተኛ ወገንን መብት ወይም ጥቅም ለመጉዳት እንደሆነ ይገመታል ይላል ስለሆነም የሞራል ሁኔታ መኖሩ የህግ ግምት ይወሰድበታል ማለት ነው ነገር ግን ይህ ግምት ተከሳሹ በሚያቀርበው ማስረጃ ሊስተባበል የሚችል ስለሆነ የሚስተባበል የህግ ግምት ነው የፍትሀብሄር ህግ ቁ የልጁ መጸነስ ጊዜ የሚቆጠረው ልጁ ከተወለደበት በፊት ካለው ከሶስት መቶኛው ቀን ወዲህ ነው የሚል ግምት ያስቀምጣል በመቀጠልም በንኡስ ቁጥር ይህንን ግምት መቃወሚያ የሚሆን ማንኛውንም ማስረጃ ለማቅረብ አይቻልም በማለት ይደነግጋል ስለሆነም ይህ ግምት የማይስተባበል ግምት ነው ማለት ነው በማንም ሰው የታወቀ ነገር ሀዐሟ በዐከርርበገጠዕበ ክበዐህ ማስረጃ ሳይቀርብበት አውቅና የሚሰጠው ፍሪነገር ነው አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ናት በሬ የቤት አንሰሳ ነው እነዚህ የታወቁ ነገሮች ማስረጃ የሚቀርብባቸው አይደሉም ይሁንና ዳኞች የአንድን ፍሬነገር መኖር አለመኖር ለማስረዳት ወይም ለማስተባበል ማስረጃ ማቅረብ አያስፈልግም የሚል አቋም ሊወስዱ የሚችሉት የራሳቸውን አውቀት መሰረት በማድረግ ሳይሆን በአካባቢው ህብረተሰብ ዘንድ በሚገባ መታወቅን መሰረት በማድረግ ነው አስገዳጅ ምንጮች ልህክዕቨቨልከሃፀ ሀህር በ በወጣው አዋጅ ቁ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ የወጣ ፍርድ ቤት ሊቀበሉዋቸው ይገባል በማለት ይደነግጋል ስለሆነም በነጋሪት ጋዜጣ ታትመው የወጡትን በተመለከተ ተከራካሪ ማስረጃ እንዲያቀርባቸው እና ስለትክክለኛነታው ማስረጃ እንዲያቀርብ አይጠየቅም ፍርድ ቤቱ በቀጥታ የሚቀበላቸውና እንደተረጋገጡ የሚቆጠሩ ናቸው በዚህ ቀን የህዝብ በአል ነበር በሚል ለሚቀርብ ክርክር ፍርድ ቤት በመንግስት የታወቀ በአል በዚህ ቀን መሆን አለመሆኑን ከመንግስታዊ ሰነዶች በማየት ፍርድ ቤት ያረጋግጣል እንጂ ተከራካሪዎች ማስረጃ አቅርቡ አይልም የታመነ ፍሬነገርልበዝበ በበ ይህንን አድርገሀል ተብሎ ክስ የቀረበበት ሰው አዎ አድርጌዋለሁ ብሎ ህጉ በሚፈቅደው ስርአት መሰረት የእምነት ቃሉን ከሰጠ ተጨማሪ ማስረጃ ማቅረብ ሳያስፈልግ እንደመጨረሻ ማስረጃ የሚወሰድ ነው የታመነ ፍሬነገር ሁለት አይነት ነው አንደኛው ከፍርድ ቤት ውጭ የተሰጠና የማስረጃ ዋጋ ያለውህዐከር የማስረጃ ህግ ለቅድመስራ ሰልጣኞች የተዘጋጀ የስልጠና ሞጁል ገ በዝበ ሲሆን ሌላኛው ፍርድ ቤት ክርክር ከተጀመረ በኋላ የተሰጠ የእምነት ቃል በሀህበ ልበዝበ ነው ከፍርድ ቤት ውጭ የተሰጠ የእምነት ቃል ተከራካሪው የእኔ ቃል አይደለም ብሉ መቃወሚያና ማስረጃ ሊያቀርብበት ስለሚችል ማስረጃ ሳይቀርብበት ፍርድ ቤት የሚቀበለው አይደለም ያለተቃውሞ በማስረጃነት የሚወሰደው ተከሳሹ ወይም ማስረጃው የቀረበበት ሰው በፍርድ ቤት ትክክል ነው ብሎ ያመነ ከሆነ ብቻ ነው ነገር ግን በወንጀል ስነስርአት ህግ ቁ በፍርድ ቤት የተሰጠ የእምነት ቃልም ቢሆን ፍርድ ቤቱ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው አቃቤ ህጉ ማስረጃውን እንዲያቀርብ ተከሳሽም መከላከያውን እንዲያቀርብ ሊያዝዝ እንደሚችል ይደነግጋል የማስረጃ አይነቶች አንድ አለ እንዲህ ነው ወይም ተፈጽሞአል የተባለ ፍሬነገር ቋር እውነት መሆን አለመሆኑን ለማረጋገጥ ሶስት አይነት የማስረዳት ዘዴዎችጠዉበ ፀርከ አሉ እነሱም የሰው ማስረጃ የቃል ምስክርነት የሰነድ ማስረጃ እአና አውነተኛገላጭዌቬሀዐጠከከልከሃ ማስረጃዎች ተብለው ይታወቃሉ ስለሆነም ምስክሮች ሰነዶች ኤግዚቢቶች ነፀበርፀ ማስረጃ ሲባሉ ከእነዚህ ፍሬነገሮች ተነስቶ ናርድ ቤቱ የወሰደው ግንዛቤ ህፀር የተረጋገጠው ፍሬነገርማረጋገጫ ይባላል የሰነድ ማስረጃ የሰነድ ማስረጃ የሚባለው በላዩ ላይ የተጻፈበት የተሳለበት ወይም ማናቸውም አይነት ምልክት የተደረገበት ወይም ድምጽ የተቀዳበት ወይም ድምጽና ምስል የተቀዳበት ማለት ነው ይህም በወረቀት ላይ የተጻፈንዉፎረሰኝ ውል ኑዛዜ በማናቸውም መረጃዎችን ሊይዝ በሚችል ነገርርሚዲያ የሚቀርብ ፎቶግራፍ ወይም በውስጣቸው ያለውን ይዘት ለማወቅ ሌላ ሜካኒካል መሣሪያዲቫይዝ የሚጠይቁ የቴፕ ሪኮርዲንጎች ፊልም ወይም የታተመ የዲጂታል መረጃዎችንኤሚይል እና ሌሎች ዲጂታል መረጃዎችን ይጨምራል ዲጂታል ማስረጃ ኢሜይል ዲጂታል ፎቶግራፎች ኤቲኤም ትራንዛክሽን ወርድ ፕሮሰሲንግ ኢንስታንት መሴጅ ላይ ያሉ ታሪኮች በአካውንቲንግ ፕሮግም ላይ ያሉ ፋይሎች ስፕሪድሺት ላይ ያሉ ሰነዶች ኢንተርኔት ብራውዘር ላይ ዳታቤዝ የኮምፒዩተር ሜሞሪ ውስጥ ያሉ ይዘቶችኮንቴንት ባክአፖች ከዲጂታል የታተሙ ጽሁፎች የኤሌክትሮኒክ የበር መቆለፊዎች ዲጂታል ኦዲዮና ቪደዮ ፋይሎችን ይጨምራል ዲጂታል ወይም ኤሌክተሮኒካል ማስረጃዎች እንደወረቀት ማስረጃዎች በእጅ የሚያዙ ታነጂብል አይደሉም ዲጂታል ማስረጃ በሰዎች ለመነበብ ተጨማሪ ሙያዊ ስራዎችን የሚጠይቁ ናቸው ስለሆነም ዲጂታል ማስረጃ ተቀባይነት ከማግኘቱ በፊት ትክክለኛ ስለመሆኑ መረጋገጥ አለበት ማስረጃውን የሰነድ ማስረጃ ያሰኘው ወረቀትነቱ ወይም ካሴትነቱ ሳይሆን ለማስረጃነት የተፈለገው ፍሬነገር በዚህ ወረቀት ወይም ካሴት ላይ ሰፍሮ በመገኘቱ ነው ኤግዚቢት እና ገላጭ ማስረጃዎች ከበበከጺቨሃ ነከር ኤግዚቢት ወይም ገላጭ ማስረጃ ለምሳሌ በወንጀል ድርጊት የተገኘ ንብረት ወይም ወንጀል ለመፈጸም አገልግሎት ላይ የዋለ መሳሪያ ሲቀርብ የኤግዚቢት ማስረጃ ይባላል ኤግዚቢት ባከር ብዙውን ጊዜ የግኡዝ ርከሃር ማስረጃ ሲሆን የጣት አሻራን የደም ናሙና ዲኤንኤ ቢላዋ ሽጉጥ የመሳሰሉትን ያካትታል ወረቀት የሰነድ ማስረጃ ከመሆን ይልቅ ገላጭ ማስረጃ የሚሆንበት ጊዜ አለ ለምሳሌ ያህል የደም ነጠብጣብ ያለበት ወረቀት ደሙ የማን መሆኑን ለማረጋገጥ ሲቀርብ የሰነድ ሳይሆን ገላጭ ማስረጃ ወይም ኤግዚቢት ይሆናል ይህ አይነት ማስረጃ ፍርድ ቤቱ በራሱ አይቶ ተመልክቶ ሰምቶ አገላብጦ ሊመለከተው የሚችል ሲሆን አብዛኛውን ጊዜ በባለሙያ በሚሰጠው ትርጉም መሰረት የራሱን ድምዳሜ የሚደርስበት ነው ገላጭ ማስረጃ ኤግዚቢት አይደለም ነገር ግን ወንጀሉ የተፈጸመበትን ቦታ እና ሁኔታ በደጋፊ ማሳያዎች እያሳየ በምክንያትና ውጤት መካከል ያለውን ግንኙነት ለፍርድ ቤቱ በማስረዳት በኤግዚቢት በሰው ምስክር እንዲሁም በሰነድ የቀረቡ ማስረጃዎችን በመደገፍ በማጠናከር በባለሙያ ተደግፎ የሚቀርብ የማስረጃ አይነት ነው ለምሳሌ የግድያ ወንጀል ወይም የትራፊክ አደጋ ላይ የተመሰረተ የወንጀል ክስ ሲመሰረት የፖሊስ ባለሙያው በቦታው ተገኝቶ የሚያነሳው የአደጋ ፕላን አደጋው ከደረሰ በኋላ የተነሱ ፎቶግራፎች ገላጭ ማስረጃዎች ሆነው ሲቀርቡ የፖሊስ የአደጋ ተንታኝ ባለሙያው ለፍርድ ቤቱ እነዚህን ሰነዶች እያሳየ ስለወንጀሉ ሁኔታ የሚያስረዳበት ነው ገላጭ ማስረጃዎች ሀጠዐበኗከከህ ነበበር የአደጋ ቦታ ፕላን ስእል በኮምፒየተር የተዘጋጀ ስኬች ፎቶግራፍ የኤክስሬይ ማስረጃ ፎረንሲክ አኒሜሽን ወዘተ ሊሆን ይችላል ገላጭ ማስረጃ ተቀባይነት እንዲኖረው አውነተኛውን ነገር በትክክል የሚወክል መሆን አለበት የሰው ምስክርነት ተራ ምስክር ምስክርነት ሰዎች በአካል ፍርድ ቤት ቀርበው ለችሎት መረጃ የሚሰጡበት መንገድ ሲሆን ፍሬነገሩን ለፍርድ ቤቱ የሚገለጹት በመሰረቱ በንግግር ነውአእንደሁኔታው ግን ምስክሮች በምልክት ቋንቋ እየገለጹ በፍርድ ቤቱ ባለሙያ እየተተረጎመ ሊቀርብ ይችላልምስክሮች የሚሰጡት ምስክርነት ስለሚያውቁት ጉዳይ ብቻ ነው ማለትም በስሜት ህዋሳቶቻቸው አማካይነት በማየት በመስማት በመንካት በማሽተት ወይም በመቅመስ ስለተረዱት ነገር ብቻ ነው የሙያ ምስክር የሙያ ምስክር አቪበ ማለት ማንኛውም ሰው ፍሬነገሩን አይቶ አንብጠ ሊረዳው የሚችለውን ነገር መልሶ የሚነግረን ማለት አይደለም ለዚህ የሙያ ምስክር አያስፈልግም የሙያ ምስክር ማለት በትምህርት በስልጠና ወይም ልምድ ያለው ሆኖ በማስረጃነት የቀረቡ የኤግዚቢትየጣት አሻራ የደም ናሙና ገላጭ ሀጠዐበኗከኋከህ ነዐከር ወይም የሰነድ ማስረጃዎችን የዲጂታል ማስረጃዎችን ኦዲዮ ቪዲዮ የፋይናንሻል እና ኦዲት ሪፖርቶችን የገንዘብ ልውውጦችን የአርክቴክቸር አና የመሳሰሉት በቴክኒካል መልክ የሚቀርቡ ማስረጃዎችንመረጃዎችን ኑዛዜን የቦታ ካርታ ውሎችን ማህተሞችን የባንክ ቼኮችን መታወቂያ ወረቀቶችን የእጅ ጽሁፎችን ፎቶ ኮፒ የተደረጉ ሰነዶችን ከፋክስ ማሽን ከፕሪንተር የተገኙ ዶክመንቶችን ፊርማዎችን ትክክለኛ መሆን ወይም አለመሆን እውቀቱንና ክህሎቱን ተጠቅሞ በጉዳዩ ባለሙያ ላልሆነ ሰው ለዳኛው በሚገባው ቃላት ትርጉሙን ማስረዳት የሚችል ማለት ነው የሙያ ምስክርነት ከተረጋገጠ ፍሬነገር የሚወሰደውን ዘበፀቬጩበር ትርጉም የሚያስረዳ በመሆኑ ጉዳዩ የትርጉም ጉዳይ ስለሆነ በሌላ የሙያ ምስክር ሊስተባበል የሚችል ነው ከተመሳሳይ ፍሬነገሮች ተቃራኒ የሆኑ የሙያ ምስክርነቶች የተሰጡ ሆኖ ቢገኝ የትኛው ምስክርነት ሊወሰድ እንደሚገባው መወሰን የዳኛው ሀላፊነት ይሆናል ማለት ነውየሙያ ምስክርነት አንደኛ የስሚ ስሚ ምስክር ስለሆነ ሁለተኛ በሌላ የሙያ ምስክር ካልተስተባበለ በስተቀር እንደቀረበ የሚታመን ስለሆነ ከፍተኛ ሀላፊነትና ተጠያቂነት ያለበት ነው በሀሰት የተሰጠ የሙያ ምስክርነት ከፍተኛ ቅጣትም የሚያስከትል ነው የማስረጃ ህግ ማስተማሪያ ሞጁል ማሰልጠኛ ማእከል ጊ የሙያ ምስክሮች በፍርድ ቤት እንደምስክር ሆነው ከመቅረባቸው በፊት በምርመራ ሄፃደት ማስረጃዎችንመረጃዎችን ለመተንተንና ለማንጠር እንዲሁም በምን መልኩ ቀለል ባለመልኩ ለፍርድ ቤት የሚቀርብበትን ሁኔታ በማመቻቸት ይረዳሉ በወንጀሉ ምክንያት የተገኘውን ጥቅም ወይም የደረሰውን ጉዳት በሙያ በተደገፈ መልኩ እንዲቀርብ ይረዳሉበተለይም በሙስና ወንጀል ምርመራ ጉዳይ የፎረንሲክ አካውንታት የኢንጅነሪንግ ባለሙያዎች እውቀትና ክህሎት በጣም አስፈላጊ ነው የማስረጃ አግባብነት እና ተቀባይነት ለፍርድ ቤት የሚቀርቡ ማስረጃዎች ተቀባይነትጠ ያለው እና አግባብነትቬሄበከ ሊሆኑ ይገባል ከዚህ አንጻር አንድ ማስረጃ ከተከራካሪ ወገኖች በአንደኛው ሲቀርብ ገና ከመጀመሪያው ተቀባይነት ያለው ማስረጃ አይደለም አግባብነት ያለው ማስረጃ አይደለም በሚል ተቃውሞና ክርክር ሊነሳበት ይችላል ስለሆነም ተከራካሪዎች ማስረጃዎቻቸውን ሲያቀርቡ ከክሱ አንጻር ተቀባይነትጠሀ ያለው እአና ለጉዳዩ አግባብነት ፎጩቬህ ያለው ስለመሆን አለመሆኑ ማረጋገጥ ይኖርባቸዋል የማስረጃ አግባብነት የማስረጃ አግባብነት ፎጩሄበሃ ማለት ማስረጃው ለጉዳዩ አግባብ መሆን አለበት ማለት ነው በክሱ ክሱን የሚያቋቁሙ ናቸው ተብለው የቀረቡትን ፍሬነገሮች መኖር ወይም አለመኖር የሚያስረዳ መሆን አለበት ማለት ነው አንድ ማስረጃ አግባብነት አለው ለማለት በእንግሊዝና በህንድ በጭብጥ ለተያዘው ፍሬነገር አንድ አካል ወይም አንድ ክፍል የሆኑ ፍሬ ነገሮች ለተያዘው ፍሬ ነገር መንስኤ ወይም ውጤት የሆኑ ፍሬነገሮች ድርጊቱ እንዲፈጸም አመቺ ሁኔታዎችን የፈጠሩ ፍሬነገሮች ድርጊቱ እንዲፈጸም ያነሳሱ ዝግጅትን የሚያሳዩ እንደሁም ከድርጊቱ በፊትና በላ የታዩ ባህርያት ያሉበት መሆንን ይጠይቃል በወመስስሕ ቁ ፍርድ ቤት የብርበራ ማዘዣ ሲሰጥ ፍርድ ቤቱ ለፍትህ አላማ ወይም ለማናቸውም ምርመራ ለክሱ መሰማት ወይም በህጉ መሰረት ለሌላው የክስ ስነስርዓት የማዘዣው መሰጠት የሚጠቅም መሆኑን ካልተረዳው በስተቀር የብርበራ ማዘዣ መስጠት አይችልም ይላል እንዲሁም በወመስስሕቁ በዋናው ጥያቄ የሚቀርቡ ጥያቄዎች ውሳኔ ስለሚሰጥበት የማስረጃ ህግ ሞጁል ገ ፍሬነገር ተገቢ የሆኑትንና በቀጥታም ሆነ ቀጥታ ባልሆነ መንገድ ምስክሩ ስለሚያውቃቸው ፍሬነገሮች ብቻ ነው ይላል ይህንን የስልጠና ማንዋል ለማዘጋጀት በተደረገው የዳሰሳ ጥናት ከተለዩት ችግሮች አንዱ ለክሱ አስፈላጊነት ያላቸውም ሆነ የሌላቸው ማስረጃዎችን የማሰባሰብ ችግር ነውአግባብነት የሌላቸውን ማስረጃዎች ማሰባሰብ ለጉዳዩ አግባብነት የሌላቸው ሰነዶች በመያዛቸው ምክንያት የተለያዩ የመንግስት መስሪያ ቤቶችም ሆነ ድርጅቶች ወይም ግለሰቦች በሰነዶቹ አማካይነት ሊሰሩ የሚችሉት ስራዎች ይስተጓጎልባቸዋል ነ አግባብነት ያለው ማስረጃ በወቅቱ ባለመለየቱ ምክንያት ሊጠፋና ሊሰወር ይችላል አግባብነት የሌላቸውን ሰነዶች ለማሰባሰብ አላስፈላጊ ጊዜና ጉልበት ይባክናል የፍርድ ሂደቱም እንድጓተት ያደርጋል የማስረጃ ተቀባይነት አንድ ማስረጃ ለተያዘው ጉዳይ ወይም በክሱ ለቀረቡት ፍሬነገሮች መኖር አለመኖር ለማስረዳት አግባብነት ቢኖረውም በተወሰኑ ሁኔታዎች ግን ተቀባይነት ላይኖረው ይችላል ማለትም ፍርድ ቤቱ በማስረጃነት አልቀበላቸውም ብሎ ውድቅ ሊያደርጋቸው የሚችሉ ማስረጃዎች ማለት ነው የሰው ምስክርነት ወይም ቃል ተቀባይነትን በተመለከተ በኢፌዲሪ ህገመንግስት አንቀጽ የተያዙ ሰዎች በራሳቸው ላይ በማስረጃነት ሊቀርብ የሚችል የእምነት ቃል እንዲሰጡ ወይም ማናቸውንም ማስረጃ እንዲያምኑ አይገደዱም በማስገደድ የተገኘ ማስረጃ ተቀባይነት አይኖረውም በማለት ይደነግጋል የኮመን ሎው የህግ ስርከት ተከታይ በሆኑ አገሮች ለምሳሌ ህንድና እንግሊዝ የስሚ ስሚከኳነ ማስረጃ በተወሰኑ ሁኔታዎች ካልሆነ በስተቀር ተቀባይነት የላቸውም በኮመን ሉው የህግ ስርአት የስሚ ስሚ ማስረጃ ተቀባይነት ያጣበት ምክንያት ፍርድ ቤቶች ሁልጊዜ ለሚቀርበው ክርክር የሚቀበሉት ዋናውን ማስረጃ ከ ከኗ። ጥቆማ ተቀባዩ ወዲያውኑ ጥቆማው እንደቀረበለት ሊገኝ የሚችለውን መረጃዎችና ማስረጃዎች ሁሉ ከጠቋሚው ለማሰባሰብ ጥረት ማድረግ አለበት ምርመራው ተጀምሮ ጊዜው በፄደ ቁጥር መረጃዎች የመጥፋት እድላቸው እአየጨመረ ምስክር ሊሆኑ የሚችሉ ሰዎች ሊጠፉ ተጠርጣሪዎችም ሊሰወሩ ይችላሉ የጸረ ሙስና ልዩ ስነስርአት ህግ አንቀጽ ከታወቀም ሆነ ካልታወቀ ጠቋሚ የሚቀርብ ጥቆማ ሲኖር ጥቆማው መመዝገብ እንዳለበት ይደነግጋል የወመስነስርአት ህጉ ቁ ጥቆማ የሚያቀርበው ሰው ወንጀለኛውን የማያውቀው ከሆነ ወንጀለኛውን ሊያሳውቁ የሚችሉ ልዩ ልዩ ምልክቶችን ሁሉ በዝርዝር መስጠት አለበት ይላል የልዩ ስነስርክት ህግ ቁ የሚታወቅ ከሆነ የጠቋሚው ስም የጥቆማው ፍሬ ሀሳብና ጥቆማውን አስመልክቶ ስለተወሰደው እርምጃ መመዝገብ እንዳለበት ሲደነግግ የወመስነስርአት ህጉ ቁ ደግሞ መርማሪው ፖሊስ ወንጀሉን የሚመለከቱትን ነገሮች ሁሉ ቀኑንና ዘመኑን የወንደል አድራጊውን ስም ወይም መታወቂያውን የዋናዎቹን ምስክሮች ስምና አድራሻቸውን እንዲሁም የሚገኘውን ሌላ ማስረጃ ሁሉ የክስ አቤቱታ ካቀረበው ሰው ጠይቆ መመዝገብ አለበት ይላል በጥቆማ አቀባበልና ምዝገባ ላይ ከሚነሱት ጥያቄዎች አንዱ የፍትሀብፄር ጉዳይ ብቻ የሆኑ ነገሮች እንደወንጀል ጉዳዮች ሆነው በመቅረብ የወንጀል ምርመራ ስራን የሚፈታተኑ መሆናቸው ነውበወንጀል የማያስጠይቁ የፍትሀብሄር ጉዳዮች የፖሊስንና የዐቃቤ ሕግን ጊዜ በመሻማት ላይ የሚገኙ ከመሆናቸውም ባሻገር ወረቀትና ሌላም የመንግስት ንብረት አለአግባብ እንዲባክን የሚያደርጉ ናቸው ስለሆነም አንድ ምርመራ ለማድረግ ከመጀመሩ በፊት ጉዳዩ ፍታብሔር ብቻ አለመሆኑን ወንጀል መሆኑን ማወቅ ተገቢ ነውበአብዛኛው ጠቋሚዎች ወደፖሊስ ዘንድ የሚመጡት በአንድ ወይም በሌላ መልኩ በጉዳዩ ላይ ጥቅም ያላቸው እንደሆኑ በወንጀል ምርመራ እና ክስ ስራ ላይ የተሰማሩ የሚገልጹት ነው ሰዎች ጠቋሚዎች የፍትሀብሄር ጉዳዮችን ብቻ ይዘው የሚመጡበት ምክንያቶች ይኖራቸዋል ከእነዚህም መካከል ጉዳዮ የፍትሐብሔር መሆኑን እያወቁ በፍትሐብሔር ችሎት የፍትሐብሔር ክስ ካቀረቡ በኋላ በፍርድ ቤቶች የስራ ጫና ምክንያት ጉዳዩ ቶሎ እአንደማይፈፀምላቸው ስለሚያውቁ ተከሳሹ በፖሊስ ቃሉን እንዲሰጥ ሲጠራ ፈርቶ ወይም ደንግጦ ገንዘባችንን ይከፍለናል የሚል አምነት ሲኖራቸው የፍትሐብሔር ክስ የዳኝነት ወጪ የሚያስከፍል በመሆኑ በወንጀል ክስ ምንም ወጪ የሌለባቸው በመሆኑ ተከሳሽ በወንጀሉ ክስ ጥፋተኛ ከተባለ ይኽኛው ማስረጃ በኋላ ለፍትሐብሔሩ ክስ ይረዳኛል የሚል ግምት ስላላቸው አንዳንድ ጊዜ ገንዘብ ለተከሳሽ ለመስጠታቸው ምንም ማስረጃ ሳይኖራቸው ሲቀር በወንጀል ከሰው ቢያንስ በማጉላላት መበቀል ስለሚፈልጉ በውል ግዴታ የገባው ሰው ከአካባቢው ሲሰወርና አግኝተው ማነጋገር ሳይችሉ ሲቀሩ ወደ ወንጀል አዙሬ በፖሊስ ጣቢያ ብከስ ፖሊስ ይዞ ያቀርበዋል የሚል ግምት ስላላቸው የመሳሰሉት ናቸው ስለሆነም ወንጀል ያልሆኑ የፍትሀብፄራዊ ጉዳዮችን በሚመለከት ጥቆማ ተቀባዩ ለጠቋሚዎች በማሳወቅ ጉዳዩን በዚያው ደረጃ ማስቆም ያስፈልጋል ይሁንና በሙስና ወንጀሎች ጉዳይ ግን የፍትሀብሄፄራዊ የሆኑ ጉዳዮች ብቻ ናቸው ብሉ ለማለት ቀላል ሆኖ አይታይም በመሰረቱ የሙስና ወንጀል ከጥቅም ጋር የተያያዘ ስለሆነ እና ሁለት ወገኖችን የመንግስት መስሪያ ቤት ሰራተኞች እና የግል ተገልጋይ ሰዎችፃጋዴዎች ካምፓኒዎች ግብር ከፋዮች ወዘተ የሚያሳትፍ ስለሆነ በአብዛኛው ከውል ጋር ከግዢ ጋር የሚገናኙ እንደሆነ ይታወቃል ከውል ጋርም ሆነ ከግብር አከፋፈል ጋር በተያያዘ የሚቀርቡ ጥቆማዎች ከገንዘብ ጋር የተያያዙ በመሆናቸው የፍትሀብሄር ጉዳዮች አንደሚሆኑም ይታወቃልነገር ግን የፍትሀብሄር ጉዳይ ብቻ ሳይሆን በውል አፈጻጸሙ የተደረጉ ክፍያዎች የቀረቡ አቃዎችና አገልግሎቶች የግብር ግምት ወዘተ የሙስና ወንጀል የተፈጸመባቸው ሊሆኑ ይችላሉስለሆነም ገና በመጀመሪያ ደረጃ ጉዳዩ የፍትሀብሄር ጉዳይ ብቻ ነው የሙስና ወንጀል ባህርይ የለውም ብሎ ለመለየት የሚያስቸግርበት ሁኔታ ሊፈጠር ይችላል ከዚህ አንጻር ከጠቋሚው ወንጀል ለመሰራቱ ሊያስጠረጥሩ የሚችሉ መረጃዎችን ማሰባሰብ ያስፈልጋል ለምሳሌ ያህል እቃው ወይም አገልግሎቱ በታቀደው ጊዜ ሳይቀርብ አልቀረበም የሚል ጥቆማ ቢኖር ያልቀረበበት ምክንያት ምንድነው። የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ የሙስና ወንጀሎች ምርመራ ዳይሬክቶሬት የክስና ጥቆማ አቀባበል ስርአት አጭር የስራ ማንዋል በአንቀጽ አንድ ጉዳይ በአስቸኳይ እንዲመረመር የሚወሰነው ከሚከተሉት አንዱ ሲሟላ እንደሆጐይዘረዝራል ከፍተኛ መጠን ያለው ግዥ ወይም ሽያጭ የመሳሰለ አላግባብ አየተፈጸመ ያለ ሲሆን ወይም በተፈጸመው ድርጊት ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች ጉዳይ ለነገ ይቆይ የማይባል ሲሆን ወይም ወዲያውኑ ምርመራ ካልተጀመረ በስተቀር ማስረጃዎች ሊጠፉ የሚችሉ ስለመሆኑ በቂ ምክንያት ሲኖር ወይም በከፍተኛ የሙስና ወንጀል የተጠረጠረ ሰው ተፈላጊ ማስረጃዎችን ያጠፋል ተብሎ ወይም ከአገር ለቆ የሚሄድ መሆኑ ሲገመት የሙስና ወንጀል ሊፈጸም ወይም እየተፈጸመ መሆኑ መረጃ ሲደርስና ተጠርጣሪውን እጅ ከፍንጅ መያዝ ወይም ድርጊቱን ማቋረጥ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ በሌላ መርማሪ አካል የተደመረ ምርመራ ወደ ዳይሬክቶሬቱ ሲመጣና ተጠርጣሪው ተይዞ በቁጥጥር ስር ያለ ከሆነ በአለቱ ተሰርተው ሊጠናቀቁ የሚችሉና አስፈላጊ ናቸው ተብሎ የሚታመንባቸው ጉዳዮች ወንጀሉ እጅ ከፍንጅ የተፈጸመ እንደሆነ ወይም ሊፈጸም በዝግጅት ላይ ያለ እንደሆነ ምርመራው በአፋጣኝ አንዲጀመር ከሚመለከተው የበላይ አካል በቃል ወይም በጽሁና ትአዛዝ በተሰጠ ጊዜ በመንግስት እና በህዝብ ጥቅም ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሊያደርስ ይችላል ተብሎ በተገመተ ወቅት ር ርበህሀክዐበ በህከበ በ ኮዮዕርህቨበ ፐበበ እበህ ሀ ወንጀሉ የተፈጸመው ከሀገር ድንበር ውጭ ሊወጣ ዝግጁ በሆነበት ወይም ሊወጣ ሲል የተያዘ አንደሆነ ይሁንና እንዲህ አይነት ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ሲመረጥ ለጊዜው ያልተመረጡትና ለጊዜው ይቆዩ የሚባሉት በመቆየታቸው ማስረጃ ሊጠፋ ይችላል ከዚህ አንጻር ቢያንስ በእጁ ያሉ መረጃዎች በጥንቃቄ እንዲቀመጡ ማድረግ ያስፈልጋል እዚህ ላይ ትኩረት ሊደረግበት የሚገባው ጉዳይ የቅድሚያ መስጠት ጉዳይ በመጀመሪያ የሚወሰን ብቻ ሳይሆን ምርመራ እየተደረገም ቢሆን ከፍተኛ ቅድሚያ ሊሰጠው የሚገባ ጉዳይ ሲመጣና የምርመራ አቅም ውሱን ሲሆን የተጀመረውን ለጊዜው አቁሞ ወደአዲሱ መግባትንም ይጠይቃል በመጨረሻም ቅድሚያ ለሚሰጠው ጉዳይ ቅድሚያ ይሰጠው ብሎ የሚወስነው አካል ይህንን ውሳኔውን ከተጽአኖ ውጭ መስጠት እንዲችል የምርመራ ተቋሙ ተቋማዊ ነጻነት በጣም አስፈላጊ እንደሆነ ይሰመርበታልአለበለዚያ ተቋሙ በጠቋሚዎች ፍላጎት የሚፈለገውን ማጥቂያ የሚፈለገውን ደግሞ ከወንጀል ምርመራ ማሸሻ ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል በአግባቡ በነጻነት ካልተሰራበት የሙስና ወንጀል ምርመራ ሌሎችን ለማጥቃት የሚፈልጉ ወገኖች ዱላ ከመሆን አያመልጥም ክፍል ሁለት የሙስና ወንጀል ምርመራ የስልጠናው አጭር መግለጫ በዚህ ስልጠና ማንኛውም የወንጀል ምርመራ ስራዎች ሊመሩባቸው የሚገቡ አጠቃላይ መርሆዎች በምርመራ ሂደት የሚከሰቱ ተደጋጋሚ የምርመራ ስህተቶች ምርመራ በእቅድ ሊመራ የሚገባ ስለመሆኑ የምርመራ አቅድ ሲዘጋጅ ሊያካትታቸው ስለሚገቡ ፍሬነገሮች በሙስና ወንጀል ሊሰባሰቡ የሚገባቸው ማስረጃዎች ማስረጃዎች የት እንደሚገኙ እና አንዴት ማሰባሰብ አንደሚቻል ምስክሮችን እንዴት መለየት እና የምስክሮች ቃል አቀባበል ለወንጀሉ ማረጋገጥ የሚያስፈልጉ ማስረጃዎችን ለመያዝ ብርበራና ፍተሻ ስለሚደረግበት ሁኔታ በሙስና ወንጀል ተገኝተዋል ተብለው የሚጠረጠሩ ንብረቶችን ስለማሳገድ ስለማስተዳደር አንዲሁም ተጠርጣሪን ስለመያዝ የተጠርጣሪ የዋስትና መብት ስለሚፈቀድበትና ስለሚከለልበት ሁኔታ የተጠርጣሪን ቃል አቀባበል ስልቶችና ዘዴዎች እንዲሁም በመጨረሻ የምርመራ ሪፖርት ስለማዘጋጀትና ሪፖርቱ ስለሚይዛቸው ፍሬነገሮች በዝርዝር የሚቀርብበት ነው የስልጠናው አላማ ሰልጣኞች ይህንን ስልጠና ሲያጠናቅቁ መ ዉ መ ኦይ ጩሬ ኤ የወንጀል ምርመራ ስራዎች ሊመሩባቸው ስለሚገቡ አጠቃላይ መርሆዎች ይገልጻሉ በምርመራ ሂደት ስለሚፈጸሙ የምርመራ ስህተቶች ያስረዳሉ ምርመራ እቅድ ሲዘጋጅ ምን ምንን ሊያካትት እንደሚገባ ያብራራሉ በሙስና ወንጀል ሊሰባሰቡ የሚገባቸው ማስረጃዎች ምንነትን ያስረዳሉ በሙስና ወንጀል የሚፈለጉ ማስረጃዎች የት ሊገኙ አንደሚችሉ እና እንዴት ሊገኙ እንደሚችሉ ያስረዳሉ የምስክሮች ምስክርነት ቃል አቀባበል ጊዜ ሊደረግ ስለሚገባው ጥንቃቄ ይገልጻሉ ብርበራና ፍተሻ ሲደረግ ሊኖር ስለሚገባው ጥንቃቄ እና ስለህጉ ድንጋጌዎች ያብራራሉ በሙስና ወንጀል የተገኙ ተብለው ስለሚገመቱ ሀብቶችና ንብረቶች ስለሚታገዱበትና አስተዳደራቸው ስለሚመራበት ሁኔታ ያብራራሉ ተጠርጣሪ መቼ መያዝ እንዳለበት ያስረዳሉ ተጠርጣሪ የዋስትና መብት ስለሜከበርበት ሁኔታ እና የዋስትና መብቱ ስለሚከለከልበት ሁኔታ ያስረዳሉ የተጠርጣሪን ቃል አቀባበል በተመለከተ ምን አይነት ጥንቃቄዎች ሊደረጉ እንደሚገባ ያስረዳሉ የአለት ምርመራ መዝገብ እአና የምርመራ ራፖር ሲዘጋጅ ምን ማካተት አንዳለበት ያብራራሉ የስልጠናው ይዘት መግቢያ የወንጀል ምርመራ የሚመራባቸው አጠቃላይ መርሆዎች የምርመራ እቅድ ማዘጋጀት ማስረጃ ማሰባሰብ ማጠናቀርና መተንተን ምስክሮችን ስለመለየት የምስክሮችን ቃል ስለመቀበል ብርበራና ፍተሻ ንብረት ማሳገድ ማስከበርና ማስተዳደር ተጠርጣሪን ስለመያዝ ዋስትና እና ጊዜ ቀጠሮ እና የተጠርጣሪን ቃል ስለመቀበል የምርመራ ራፖር ማዘጋጀትና ለውሳኔ ለአቃቤ ህግ ማቅረብ መግቢያ የኢትዮጵያ ፖሊስ የወንጀል ምርመራ መመሪያ የወንጀል ምርመራ አንድን ጉዳይ በተለያየ አቀራረብና ዘዴ በማጥናት ምን ዓይነት ወንጀል እንደተፈጸመ ማን እንደፈጸመው ለምን እንደተፈጸመተጠርጣሪው ወንጀሉን መቼና እንዴት እንደፈጸመው በማያጠራጥር ሁኔታ የሚተነትንበት እና የሚያጣራበት ሂደት ነው ይለዋል የወንጀል ምርመራ ማለት ተፈጸመ ተብሎ መረጃ ወይም ጥቆማ በቀረበበት የወንጀል ጉዳይ ወንጀሉ መፈጸሙን ወይም አለመፈጸሙን ለማረጋገጥ እንዲሁም ወንጀሉ ስለመፈጸሙ የቀረበው መረጃ ወይም ጥቆማ የሚያመለክትና በማስረጃ የተደገፈ ከሆነ ወንጀሉን ፈጽሞአል ተብሎ የሚገመተውን ተጠርጣሪ ለመለየት ማስረጃ ማፈላለግን ማግኘትን መተንተንን ማደራጀትን አና በወንጀሉ ተጠርጣሪ ነው የተባለውን በመያዝ ለፍርድ ቤት እንዲቀርብ ማድረግን የምርመራ ስራው እስኪጠናቀቅ ድረስ ተጠርጣሪውን በሚመለከት ፍርድ ቤት በሚሰጠው ትእዛዝ መሰረት መፈጸምን እአና ምርመራው ሲጠናቀቅ ስልጣን ላለው አካል የምርመራ መዝገቡን በሚፈለገው ደረጃ አዘጋጅቶና አሟልቶ ማስረከብን የሚያካትት ነው ምርመራ አስቀድሞ በተፈፀመ የወንጀል ጉዳይ ላይ ወይም አፈፃፀሙ ተጀምሮ ባልተጠናቀቀበሙከራ ላይ ባለ የወንጀል ድርጊት ወይም ገና ወደፊት ሊፈፀም በዕቅድና በዝግጅት ላይ በሚገኝ ተግባር ላይ ሊደረግ ይችላል ማናችንም ሰዎች በተፈጥሮአችን መርማሪዎች ነን ሰዎች ሁልጊዜ በስሜት ህዋሳቶቻችን በማየት በመስማት በመንካት በመቅመስ እና በማሽተት አማካይነት በየእለቱ የምናገኛቸውን መረጃዎች እንተነትናለን አናም እንዲህ ማለት ነው ብለን ተርጉመን ወደ ድምዳሜ አንደርሳለን አንዳንድ ሰዎች እያንዳንዷን መረጃ ከተለያየ አቅጣጫ መመዘንን አና መመርመርን መሰረት አድርገው ወደድምዳሜ ሲደርሱአንዳንዶች ደግሞ ሌላ ተቃራኒ መረጃ መጥቶ ሀሳባቸውን እስኪያስቀይራቸው ድረስ የመጣውን መረጃ ሳይመረምሩና ሳይተነትኑ አ ዉ ህህሀ የሚቀበሉ አሉ እነዚህ አማራጭ የመረጃ አቀባበልና አወሳሰድ ስትራተጂዎች ለተራው ሰው የኢትዮጵያ ፖሊስ የወንጀል ምርመራ መመሪያ ዓም ገጽ ሣርዘበበ ሞሃከበ በ ዐፀ ርበር ከ በሃከ ። የሚለውን ለማወቅ ማለት ነው አራሳቸው ተገኝተዋል ተብለው በጥቆማ የቀረቡት የጥቅም አይነቶች በራሳቸው ማስረጃዎቹ የት እንደሚፈለጉ ያመለክታሉ ከዚህ በላይ በሙስና ወንጀል ስለሚገኝ የማይገባ ጥቅም አይነቶች አንዲሁም ሙስና የሚፈጽሙ የመንግስት ወይም የህዝባዊ ድርጅት ሰራተኞች የሚቀበሉት የማይገባ ጥቅም አይነቶች ተዘርዝረዋል የደረሰ ጉዳትን በሚመለከት በጥቆማው መሰረት ደረሰ የሚባለው ጉዳት ከድርጊቱ ይዘት መገመት ስለሚቻል ከዚሁ ተነስቶ ጉዳቱ መድረሱን ማረጋገጥ ነው ለምሳሌ በድርጊቱ የተጎዳ ሶስተኛ ወገን ከሆነ ይህ ወገን ራሱ ጠቋሚ የመሆን አድሉ ወይም ምስክር የመሆን አድሉ ከፍተኛ ስለሚሆን የደረሰውን ጉዳት በሚመለከት ማስረጃዎችን ከዚሁ ሰው ማሰባሰብ ይቻላል ደረሰ የተባለው ጉዳት በመንግስት ጥቅም ላይ ከሆነም ድርጊቱ ተፈጸመበት የተባለው መስሪያ ቤት ላይ የደረሰውን ጉዳት ከራሱ ከመስሪያ ቤቱ ሀላፊዎችና ሰራተኞች ማግኘት ይቻላል የመወያያ ጥያቄ በመሰረቱ ተፈጽሞአል ተብሎ ምርመራ በሚደረግበት የሙስና ወንጀል ጉዳት ደረሰ የሚለውን መግለጽ ብቻ በቂ አይደለም የደረሰውን ጉዳት ስሌት ሰርቶ ማቅረብ ይገባል ለምሳሌ ያህል በፍትሀብሄር ጉዳይ በጥፋት ምክንያት ተጎድቻለሁ የሚል የደረሰበትን ጉዳት ካላስረዳ በስተቀር ጉዳት ደርሶብሀል ትካሳለህ አይባልም በሙስና ጉዳይ ጉዳት መድረሱን በፍትሀብሄር እንደተደነገገው ማረጋገጥ ያስፈልጋል በግለሰብም ሆነ በመንግስት ጥቅም ላይ ጉዳት የደረሰ መሆኑን ለማረጋገጥ ድርጊቱ ባይፈጸም ኖሮ ወይም መፈጸም ያለበት ድርጊት ቢፈጸም ኖሮ መንግስት ሳያጣው የሚቀረውን ጉዳት ልክ እአንደከውል ውጭ ሀላፊነት በሚለው እንደሚቀርበው ማስረጃ መቅረብ ይኖርበታል የደረሰ ጉዳት በተጨባጭ ተሰርቶና ተሰልቶ ካልቀረበ በስተቀር በደፈናው በመንግስት ላይ ጉዳት ደርሶአል ማለት ወንጀሉን ለማቋቋም በቂ አይደለም በሚል የሚቀርብ ሀሳብ አለ ተገቢነቱን በተመለከተ አስተያየት አቅርቡ በስልጣን አላግባብ መገልገልና በተገኘው ጥቅም መካከል ግንኙነት መመስረት ከተወሰኑት የሙስና ወንጀሎች ምንጩ ያልታወቀ ሀብት የሙስና ወንጀሎች አዋጅ ቁጥር አንቀጽ እና ያለበቂ ክፍያ ስጦታ መስጠት ወይም መቀበልአንቀጽ እና በስተቀር የሙስና ወንጀልን ለማቋቋም በስልጣን አላግባብ መገልገሉ እና በተገኘው ጥቅም ወይም በደረሰው ጉዳት መካከል ምክንያታዊ ትስስር መኖሩን ማረጋገጥከዚህ አንጻርም ማስረጃዎችን ማሰባሰብ ያስፈልጋልበተፈጸመው የስልጣን አላግባብ መገልገል የተጠቀመው ወገን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ስልጣን ላለው ተጠርጣሪ ወይም ቤተሰቦች ጥቅም መስጠቱን ማረጋገጥ ከተቻለ ማለትም መስጠቱ ከታወቀ በመካከላቸው ግንኙነት አለ ማለት ነው ከዚህ ጎን ለጎን በዚህ ድርጊት በአንድ ሌላ ሰው ለምሳሌ ተወዳዳሪ ነጋዴ ላይ የደረሰው ጉዳትፈቃድ መከልከል ወይም ለማደስ መከልከል ጥቅም ሰጪውን የሚጠቅመው መሆኑን የሚያሳይ ማስረጃ ማግኘት ከተቻለ ምክንያታዊ ግንኙነት አለ ማለት ነው ቀጣዩ ጥያቄ እነዚህ ድርጊቶች መካከል ምክንያታዊ የመንስዔና ውጤት ግንኙነት ቢኖርም ሆነ ተብሎ የተደረገ ስለመሆኑ ማስረጃ ማሰባሰብ ነው ህጉ ግምት ማሳደሩ እንደተጠበቀ ሆኖ በግምት ላይ ከመንጠልጠል ይልቅ ተጨባጭ ማስረጃዎችን ማሰባሰብ ይመረጣል ከዚህ አንጻር የተጠርጣሪውን የህሊና ሁኔታ ሊያሳዩ ወይም ሊያመለክቱ የሚችሉ ደብዳቤዎች ንግግሮች በተቻለ መጠን በማስረጃነት ሊሰባሰቡ ይገባል የመረጃ ወይም የማስረጃ ምንጮች በገንዘብ ወይም በንብረት መልክ የተገኙ የማይገቡ ጥቅሞች ወይም የደረሱ ጉዳቶችን በተመለከተ ግልጽ የመረጃ ምንጮች ኢንተርኔት መገናኛ ብዙሀን የፍርድ ቤት ውሳኔዎች የፍቺ እና የመሳሰሉት የፍርድ ቤት ክርክሮችና ውሳኔዎችየሀብት ክፍፍል መረጃዎች የኪሳራ ውሳኔዎች አስተዳደራዊ እና ዲሲፕሊናዊ ክርክሮችና ውሳኔዎች በጉዳዩ ግንኙነት አለው ተብሎ የሚጠረጠር ድርጅት አድራሻው አደረጃጀቱ የሚሰራባቸው ቦታዎች የስራ ዝርዝር እና ሀላፊነቱ ገንዘብ ዝውውሩ የባንክ ሂሳብ እንቅስቃሴው ከሌሎች ተመሳሳይ ካምፓኒዎች ጋር በማመሳከር የክንውን እና የፋይናንስ ሪፖርቶችየተለያዩ የኢንስፔክሽን ሪፖርቶችየውጭ ኦዲት ሪፖርቶች የኢንሹራንስ መረጃዎች የባንክ የገንዘብ እንቅስቃሴ መረጃዎች ንብረቶችና የንብረት ምዝገባዎችየሀብትና ንብረት መግለጫዎች የአገር ውስጥ ገቢ ወይም የጉምሩክ መረጃዎች የታክስ ክፍያዎችና ገቢዎች መጠን እና ከየት አእንደተገኙ የፋይናንሻል ሞኒተሪንግ መረጃዎችየተመዘገቡ ወጪዎች የሽያጭ ስራው ክንውን የተላኩ ግብዣዎች በህቨዘልበ በሂሳቡ መዝገብ ውስጥ የተመዘገቡ የሆቴል ደረሰኞች ፓርኪንት ቲኬቶች የምሳ ደረሰኞች የበረራ ቴኬቶች ወዘተ ሶስተኛ ወገን ወኪሎችን ስለመጠቀማቸው የፖለቲካ ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ ለማድረግ የሀብት ምንጮች የምርጫ ቦርድ ወይም የመሳሰሉት ኮሚሽኖች መረጃዎች ለእርዳታ ድርጅቶች የተሰጡ እርዳታዎች የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ሪከርዶችና የፋይናንሻል ስቴትመንቶች ሌሎች በሂደት ላይ ያሉ የወንጀል ምርመራዎች የተጠርጣሪ አኗኗር ሁኔታ ሸፀዩ ከሾጅዑ ህገወጥ ስራ ላይ የተሰማሩ ናቸው ተብለው ከሚገመቱ ጋር ሊኖር የሚችል ግንኙነቶች የተሰጡ ወይም የታደሱ የንግድ ፈቃዶች ምዝገባዎች ወዘተ ሊሆኑ ይችላሉ ተጠርጣሪ በሆኑት የመንግስት ወይም የህዝባዊ ድርጅት ሰራተኛውን በተመለከተ ህጋዊ ገቢው ያስመዘገበው የሀብትና ንብረት መግለጫ መኖሪያ ቦታው እንዲሁም የእሱንና የቤተሰቡ አባላትን ጨምሮ የፋይናንሻል መረጃዎች መኖሪያ እና በግል የያዙት ንብረት የባንክ ሂሳብ እንቅስቃሴ ለከፍተኛ ትምህርት ለህክምና የተከፈሉ ክፍያዎች የአገር ውስጥና የውጭ አገር ጉዞዎችና ለጉዞ የወጡ ወጪዎችትራንስፖርት የሆቴል ወጪዎች ወዘተ የቤተሰቡ አባላት ተቀጥረው የሚሰሩ ከሆነ የት። በወንጀል ምርመራው ተጠርጣሪ ያልሆነ ሶስተኛ ወገን እጅ ሊገኝ የሚችል ማስረጃን በተመለከተ በፍርድ ቤት ፈቃድ ማስረጃውን ማግኘት እንደሚቻልም በልዩ ስነስርአት ህግ አንቀጽ ተደንግጎአልአንድ መርማሪ ወይም አቃቤ ህግ አንድ ተጠርጣሪ በወንጀል ድርጊት ተጠቃሚ መሆኑን ወይም ከወንጀል ድርጊት የተገኘውን የጥቅም መጠን ወይም የሚገኝበትን ቦታ ለማወቅ አግባብ ያለው ሰነድ በእጁ ያለ ወይም የሚገኝበትን የሚያውቅ ማንኛውም ሰው ወይም አካል እንዲሰጠው ወይም እንዲያይ ለፍርድ ቤት ሲያመለከትና ፍርድ ቤቱ ጥያቄውን አግባብነት ያለው ሆኖ ካገኘው ጉዳዩ የሚመለከተውን ሰው መጥራት ሳያስፈልግ በአጁ የሚገኘውን ወይም ይገኛል ተብሎ የሚጠረጠረውን ማስረጃ ፍርድ ቤቱ በሚወስነው ቀን ውስጥ ሰነዱን ለመርማሪው ወይም ለአቃቤ ህጉ አንዲሰጥ ወይም እንዲያሳይ ለማዘዝ ይችላል ገንዘብን ማጠብ ህጋዊ አድርጎ ማቅረብ ጠዕበአሃ ዉሀበቨበ ጋር በተያያዘ ከአገር ውጭ ማስረጃዎችን ማሰባሰብ ሊያስፈልግ ይችላልከዚህ አንጻር ኢትዮጵያ ያጸደቀችው የተባበሩት መንግስታት የጸረ ሙስና ስምምነት የውጭ አገራት እንዲተባበሩ ያበረታታል ኢንተርፖል ከዚህ አንጻር ግንኙቶችን ለማቀላጠፍ ስለሚረዳ እንዲሁም መረጃዎችን ለመለዋወጥ ሊረዳ ስለሚችል ፎርማል እና ኢንፎርማል በግል ግንኙነትና እውቅና ይህንን ምቹ ሁኔታ መጠቀም ይገባል ምስክሮችን ስለመለየት የምስክሮችን ቃል ስለመቀበል የሙስና ወንጀል መፈጸሙን እና በወንጀሉ ተሳታፊ የሆኑ ተጠርጣሪዎችን እና የጥፋት ደረጃቸውን የተገኘውን ጥቅም ወይም የደረሰ ጉዳት በተመለከተ የሰው ምስክሮች ከፍተኛ የማስረጃ ጠቀሜታ ያላቸው ናቸው በስልጣን አላግባብ መገልገል ወንጀል ከስራው ጋር የሚገናኙ የመንግስትና የህዝባዊ ድርጅት ተቀጣሪ ሰራተኞችተላላኪ ጸሀፊ ጥበቃ ሰራተኛ ወዘተ ጨምር የፋይናንስ ሰራተኞች ኦዲተሮች በመንግስት ግዢ ተሳታፊ የሆኑ ተሽናፊ ተወዳዳሪዎች ሙስናን በመጠቆም መረጃ በመስጠት ምስክር በመሆን ሊያገለግሉ ይችላሉበሙስና ወንጀሉ ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች የወንጀሉ ሰለባ ስለሚሆኑ ስለወንጀሉ አፈጻጸም ሆነ ስለደረሰባቸው ጉዳት ማስረጃ ሊሰጡ ይችላሉ የወንጀል ስነስርአት ህግ ቁ ማንኛውም ሰው በመርማሪው ጥሪ ሲቀርብለት የመቅረብ የሚሰጠው መልስ ራሱን የሚያስወነጅለው እስካልሆነ ድረስ ለሚቀርብለት ጥያቄ ሁሉ እውነተኛ መልስ የመስጠት ግዴታ እንዳለበት ይደነግጋልፖሊስመርማሪ የምስክሩን ቃል ሲቀበልም ተጠያቂውን መደለልወይም እንዲደለል ማድረግ የተስፋ ቃል መስጠት የማስፈራራት የሀይል ስራ ወይም ሌሎች ከህግ ውጭ የሆኑ ዘዴዎች መፈጸም ወይም ማድረግ ወይም መጠቀም አንደማይችል በግልጽ በወመስነስርአት ህጉ ቁ ተደንግጓል የሙስና ወንጀልን ልዩ ከሚያደርጉት ጉዳዮች አንዱ ወንጀሉ ሲፈጸም የነበሩ ወይም ተሳተፊ የሚሆኑ ወገኖች ሁሉ ተጠቃሚ መሆናቸው ነው ይህንኑ ግምት ዉስጥ በማስገባት በወንጀል የተሣተፈ ሰው ከክስ ነፃ በማድረግ ወደ ምስክር ማዞር የሚያስችል ስርዓት በአዋጁ አንቀጽ ላይ አንዲገባ ተደንግጓልበዚህ አንቀጽ በሙስና ተካፋይ የነበረ ሰዉ ጉዳዩ ወደ ፍቤት ከመቅረቡ በፊት ስለተፈፀመው ድርጊትና ስለተካፋዮቹ ሚና ጠቃሚ መረጃ የሰጠ እንደሆነ ወደ ምስክር ሊዞር ይችላል ጠቃሚ ማስረጃ የሚለው የቀረበዉ ማስረጃ ብቻዉን ወይም ከሌሎች ማስረጃዎች ጋር በመቀናጀት የጥፋተኛነት ዉሳኔ ለማሰጠት በቂ ከሆነ ወይም ማስረጃዉ በመገኘቱ ሌሎች መረጃዎችም ለማግኘት መሰረታዊ ፍንጭ ሆኖ የሚያገለግል ከሆነና ይኸዉ ማስረጃ ባለመካተቱ ወንጀሉን ለማረጋገጥ በሌላ መልኩ የተሰባሰበዉ ማስረጃ በቂ የማይሆን ነዉ ተብሎ ሲታመን ነዉ ወደምስክር የዞረዉ ሰዉ የሚሰጠዉ ምስክርነት ክብደት ማናቸዉም ምስክር ከሚሰጠዉ ጋር እኩል ዋጋ ያለዉ ነዉ ጉዳዩ ወደፍርድ ቤት ከመቅረቡ በፊት የሚለዉ ፍሬ ነገር የክሱን ጫና በማመዛዘን ራስን ነባ ለማዉጣት የሚያስቡ ሀሰተኛ ምስክሮችን ለመከላከል እንደሆነ ይገመታል የመወያያ ጥያቄዎች የሚሰጠው ቃል ራሱን ሊያስወነጅል የሚችል ከሆነ ግን በህገመንግስቱ አንቀጽ እንደተደነገገው ማንኛውም ሰው በራሱ ላይ እንዲመሰክር ያለመገደድ ህገመንግስታዊ መብት እንዳለው ይደነግጋል ከዚህ በላይ በወመስስሕቁ እንደተመለከትነው ፖሊስመርማሪ የምስክሩን ቃል ሲቀበል ተጠያቂውን መደለል ወይም እንዲደለል ማድረግ እንደማይችል ተደንግጎአል ከዚህ በላይ የተጠቀሰው የጸረ ሙስና ልዩ ስነስርአት አንቀጽ በሙስና ወንጀል ተሳታፊ የሆነ ግብረ አበር በሌላ መንገድ ሊገኝ የማይችል ጠቃሚ ማስረጃን የሰጠ ከሆነ ከተከሳሽነት ወደምስክርነት ሊዞር እንደሚችል ይደነግጋል ስለሆነም መርማሪው ምስክሩን እንዲህ ብታደርግ ተከሳሽ መሆንህ ቀርቶ ወደምስክርነት እናዞርሀለን ማለቱ ማባበል ወይም ተስፋ መስጠት አይደለም ወይ። በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ የህግ ስርአት በፍርድ ቤት ትእዛዝ ከተመለከተው ውጭ ተይዞ የሚመጣ እቃ በማስረጃነት ተቀባይነት አይኖረውምድርጊቱን የፈጸመው መርማሪም በአስተዳደርና በወንጀል ሀላፊነት አለበት በወመስስሕግ በብርበራ ትአዛዙ ከተዘረዘረው እቃ ውጪ ተይዞ ቢመጣ ውጤቱ ምን ሊሆን እንደሚችል በህጉ ላይ የተደነገገ ነገር የለም እንዲህ አይነት ግልጽ ድንጋጌ በሌለበት ሁኔታ ሀላፊነቱ በዳኞች ላይ ያረፈ ነው የተወሰኑ ወንጀለኞች ከተጠያቂነት በማምለጣቸው ከሚደርሰው ጉዳት ይልቅ የሰዎችን ሰብአዊ መብት ማስከበር በተለይም የህግ የበላይነትን ማረጋገጥ ካለው ዘላቂ ጥቅም አንጻር የአሜሪካው ልምድ ተመራጭነት ይኖረዋል ብርበራውን ለማድረግ እንቢተኝነት ካልተፈጠረ በስተቀር ሀይል አለመጠቀም የመጀመሪያው አካሄድ ነው ይሁንና ተበርባሪው ለመበርበር ፈቃደኝነቱን ካላሳየና እምቢተኛ ከሆነ ተመጣጣኝ ሀይል መጠቀም እንደሚቻል በወመስነስርአት ሕጉ ቁ ተደንግጓል ከዚህ በላይ ማስረጃዎችን በጥንቃቄ ስለመያዝ እንደተመለከትነው በተለይም በብርበራ ጊዜ የሚያዙ ኮምፒዩተሮች ሞባይል ስልኮች ኤክስተርናል ዳታ ስቶሬጅ ኦንላይን ባንኪንግ ሶፍትዌር ካሌንደሮች ኢሜይል የቴሌፎን ውይይቶች የፋይናንሻል አሴት ሪኮርዶች የኤሌክትሮኒክ የገንዘብ ዝወውር የአካውንቲንግ ሶፍትዌሮች ወዘተየዲዲታል መረጃ የሚያዝባቸው ማንኛውም ኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎች ዳታዎቹ እንዳይጠፉ በባለሙያ ካልሆነ በስተቀር መነካካት አይገባም ማስረጃዎች ሊጠፉ ይችላሉና ነው በብርበራ የተያዙ ማስረጃዎች ሳይጠፉና ሳይበላሹ ለፍርድ ቤት ሊቀርቡ እንዲችሉ አንደኛ በየደረጃው የተሰራውን ስራ መዝግቦና ቢቻል ፎቶግራፍ እንዲሁም ቪዲዮ በማንሳት በመጻፍና እና በመፈረም መያዝ በቀጣይነትም በጥንቃቄ ማስቀመጥ ያስፈልጋልበብርበራው ጊዜ ያስፈልጋሉ ተብለው ተይዘው የነበሩ አቃዎች በቀጣይነት ለክሱ መስማት የማያስፈልጉ ከሆነም ሳይዘገይ ንብረቶች ለባለቤቱ ወይም ባለይዞታው በደረሰኝ ተረጋግጦ ተመላሽ መደረግ አለበት ንብረት ማሳገድ ማስክበርና ማስተዳደር የሙስና ወንጀል ዋና አላማና ግብ የማይገባ ጥቅም ማግኘት ነው ስለሆነም የሙስና ወንጀልን ለመቆጣጠር አንዱና ዋነኛው መፍትሄ በሙስና ወንጀል የተገኘ ንብረትን ሙሰኞች እንዳይጠቀሙበት ማድረግ ወይም መውረስ ነው ሁሉም የአለምአቀፍ የጸረሙስና ስምምነቶች ፈራሚ መንግስታት በሙስና የተገኘ ንብረት ወይም ተመጣጣኝ ሀብት የሚወረስበትን አሰራር እንዲደነግጉ ይጠይቃሉ በሙስና ወንጀል ምርመራ የተጀመረባቸው ተጠርጣሪዎች ይፈጽማሉ ተብሎ ከሚገመተው ተግባር አንዱ በሙስና ያገኙትን ንብረት እንዳይወረስባቸው ደብዛው እንዲጠፋ ማሸሽ ወይም ማዛወር ነውይህንን ለመከላከልም በሙስና ወንጀል ምክንያት ተገኝተዋል ተብለው የሚጠረጠሩ ንብረቶች ስለሚታገዱበትና ታግደው በሚቆዩበት ጊዜ ንብረቱ እንዳይጠፋና እንዳይባክን ሊወሰዱ ስለሚገባቸው እርምጃዎች በልዩ ስነስርአት ህጉ ተደንግጎ ይገኛል በልዩ ስነስርአት ህጉ እንደተደነገገው ከሙስና ወንጀል ጋር በተያያዘ ንብረት ማገድ በሁለት መልኩ ሊፈጸም ይችላል እነርሱም በሙስና ወንጀል የተገኘ ነው ተብሎ በሚገመት ንብረት ላይ የሚሰጥ የእግድ ትእዛዝ እና በሙስና ወንጀል የተገኘ ባይሆንም በተጠርጣሪው ወይም የተባበሩት መንግስታት የፀረሙስና ኮንቬንሽን አንቀጽ ዩከሬይን አንቲ ኮራፕሽን ገብ ከተጠርጣሪው ጋር የቤተሰብ ግንኙነት ባላቸው ሰዎች ስም ያሉ ንብረቶች ላይ የሚሰጥ የእግድ ትአዛዝ ናቸው በልዩ ስነስርአት ህግ አንቀጽ በሙስና ወንጀል የተገኘ ንብረት በተከሳሽ ባለቤትነት ወይም ይዞታ ስር የሚገኝ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ በሙስና ወንጀል የተገኘ ንብረት ወይም ገንዘብ ሲሆን ወንጀሉ ከተፈጸመ በኋላ በቀጥታም ሆነ በእጅ አዙር ከተከሳሹ በስጦታ የተሰጠ በአደራ የተቀመጠ እና የተሸሸገ ማናቸውንም በወንጀል የተገኘ ንብረትን ወይም ገንዘብን እንደሚጨምር ተመልክቷል የተሻሻለው የጸረ ሙስና ልዩ ስነስርአት አዋጅ ቁ አንቀጽ ፍርድ ቤት በወንጀል የተገኘ ማንኛውም ንብረት እና በወንጀል የተገኘው ንብረት ያፈራውን ንብረት ለማገድ እንደሚችል ይደነግጋል እንዲሁም በአንቀጽ የእግድ ትአዛዙ በፍርድ ቤት እስከሚሰጥ ድረስ አግባብ ያለው አካል ንብረቱ እንደሚባክን ሲያምንበት ለ ሰአት የሚጸና ጊዜያዊ የአግድ ትእዛዝ መስጠት እንደሚችል ይደነግጋልየእግድ ትእዛዝ ማለትም በልዩ ስነስርአቱ ህግ አንቀጽ እንደተደነገገው ተጠርጣሪ ወይም ተከሳሽ በንብረቱ ላይ ያለውን መብት እንዳይጠቀምበት የሚከለክል ትአዛዝ ሲሆን በማናቸውም መንገድ ለሌላ ሰው ማስተላለፍን የመጠቀም መብት መስጠትንና ማስወገድን የሚከለክል ነው በልዩ ስነስርአት ህጉ አንቀጽ ሌሎች ንብረቶች ስለሚታገዱበት ሁኔታ በሚለው ስር ንብረቱ በሙስና የተገኘ ለመሆኑ መረጃ ባይቀርብም ምርመራ በተጀመረበት ወይም ክስ በቀረበበት የሙስና ወንጀል ተከሳሽ ያገኘው የማይገባ ጥቅም ወይም ያደረሰው ጉዳት ለመኖሩ በቃለመሀላ ሲረጋገጥ በወንጀሉ ተገኘ ከተባለው የማይገባ ጥቅም ወይም ደረሰ ተብሎ ከሚገመተው ጉዳት ጋር ተመጣጣኝ የሆነ በተከሳሽ በትዳር ጓደኛ ወይም ከ አመት በታች በሆነ ልጅ ስም በባንክ የተቀመጠ ገንዘብ ወይም ንብረት ወይም በእነዚሁ ሰዎች ስም ያለ ንብረት እንዳይሸጥ እንዳይለወጥ ወይም እንዳይተላለፍ ታግዶ እንዲቆይ በመርማሪ ወይም በአቃቤ ህግ አቤቱታ ሲቀርብ ፍርድ ቤት የእግድ ትእዛዝ ሊሰጥ እንደሚችል ይደነግጋል ይሁንና የታገደው ንብረት በባንክ የተቀመጠ ገንዘብ ወይም ንብረት ከሆኑት በስተቀር በሌሉች ንብረቶች የሚሰጥ ትእዛዝ ተጠርጣሪው ወይም ቤተሰቦቹ በንብረቱ የመጠቀም መብታቸውን አይከለክልምተጠርጣሪው ወይም ተከሳሹ የመጠቀም መብቱ ባልተከለከለው ንብረት አጠቃቀሙ ግን ንብረቱ ላይ ጉዳት በሚያደርስ መልኩ ማለትም ወደፊት ጥፋተኛ ሆኖ ቢወሰንበትና ተመጣጣኝ ንብረት ወይም ገንዘብ እንዲከፍል ቢወሰንበት ይህንን ላለመክፈል በማሰብ በንብረቱ ላይ ጉዳት በሚያደርስ መልኩ እየተጠቀመ መሆኑ ከተገመተ መርማሪው ወይም አቃቤ ህጉ ንብረቱን ከጉዳት ለመከላከል የሚጠቅም ትእዛዝ እንዲሰጥለት ፍርድ ቤቱን ሊጠይቅ ይችላል ፍርድ ቤቱም ተገቢ የሆነውን ውሳኔ ይሰጣል ተገቢ የሆነው ትአዛዝ ምን ሊሆን እንደሚችል በግልጽ ባይቀመጥም ምናልባት ለተጠርጣሪው ማስጠንቀቂያ መስጠት ወይም በንብረት አስተዳዳሪ ስር ሆኖ እንዲተዳደር ማድረግ ሊሆን ይችላል በልዩ ስነርአት ህግ አንቀጽ እንደተደነገገው ንብረት ሊታገድ የሚችለው በመርማሪው ወይም አቃቤ ህግ በቃለመሀላ የተደገፈ አቤቱታ ሲቀርብ ነውበቃለመሀላ ተደግፎ የሚቀርበው የአቤቱታው ማመልከቻ በውስጡ የወንጀሉን ፍሬነገርና በየደረጃው የተወሰዱትን እርምጃዎች ክስ ያልተመሰረተ ከሆነ ጉዳዩ የሚገኝበትን ደረጃ የሚታገደው ንብረት ወይም ገንዘብ በሙስና ወንጀል የተገኘ ንብረት መሆኑን ወይም ተፈጽሟል በተባለውና ምርመራ በተጀመረበት የሙስና ወንጀል አማካይነት ተጠርጣሪው ያገኘው የማይገባ ጥቅም ወይም የደረሰ ጉዳትን በሚመለከት አሳማኝ ምክንያቶች የንብረቶቹን ዝርዝርና አድራሻ የያዘ መሆን እንደሚኖርበት በልዩ ስነስርአቱ ህግ አንቀጽ ተደንግጎ እናገኛለን እዚህ ላይ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባው ጉዳይ በሙስና የተገኘ ስለመሆኑ ማስረጃ የሌለውን ተመጣጣኝ ንብረት እንዲታገድ ሲደረግ የተገኘውን ጥቅምና የደረሰው ጉዳት ጋር ተመጣጣኝ የማድረግ ጉዳይ ነው ተመጣጣኝ ከሆነው በላይ ንብረት እንዲታገድ ማድረግ በራሱ አላግባብ የንብረት መብትን መጉዳት ሰብአዊ መብትን መጉዳት ነው ከዚህ አንጻር መርማሪዎች ንብረት እንዲታገድ ሲጠይቁ ከተመጣጣኝ በላይ እንዳይሆን መጠንቀቅ አለባቸው የመወያያ ጥያቄ በሙስና ወንጀል ተገኘ የተባለውን ጥቅም ወይም የደረሰውን ጉዳት ሳይጠቀስ የተጠርጣሪና ቤተሰቦችን ንብረት እንዲታገድ በሚል አቤቱታ ማቅረብ ይቻላል ወይ። ንጹህ ሰው ከሚጎዳ ወንጀለኛ ቢያመልጥ ይሻላል ይባላል አንድ የተያዘ ተጠርጣሪ በዋስትና እንዲለቀቅ የሚፈለግበት ምክንያት ንጹህ ሆኖ ስለሚገመት ከፍርድ በፊት መቀጣት ስለሌለበት በተከሰሰበት ማስረጃ የማሰባሰብ አድል ሊኖረው ስለሚገባ ነውወንጀል ሰርቷል ተብሎ ያልተጠረጠረው ሌላው ሰው ያለዋስትና የነጻነት መብቱ ሲከበር የተጠረጠሩ ሰዎች ግን ዋስትና ስላስያዙ ብቻ ነው መንቀሳቀስ የሚችሉትበዋስትና መለቀቅ በራሱ የተጠርጣሪዎችን እንደንጹጽህ ሰው የመገመት መብታቸውን በተወሰነ መልኩ መገደቡ አይቀርም እነዚህ ነጥቦች ወደአንድ ድምዳሜ ይመራሉፖሊስ ተጠርጣሪውን ወደመያዝ ሄዶ እንደገና በዋስትና ልልቀቅ አልልቀቅ የሚል ጣጣ ውስጥ እንዳይገባ ተጠርጣሪ ያለውን ከመያዙ በፊት ወንጀል ስለመፈጸሙም ሆነ ተጠርጣሪ ስለተባለው ሰው ማስረጃዎችን የበለጠ አጠናክሮ ከተሰበሰበ በኋላ ወደመያዝ ውሳኔ መግባት የሚመረጥ መሆኑን ነው ፖሊስ የያዘውን ሰው ፍርድ ቤት ከማቅረቡ በፊት በዋስትና ካለቀቀው ከ ሰአት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ አቅራቢያው ላለው ፍርድ ቤት እንዲያቀርብ የህገመንግስቱ አንቀጽ እና የወንጀል ስነስርአት ህጉ ቁ ይደነግጋል ይህ ከፍተኛ ጣሪያ የሆነው ሰአት የተደነገገው ፖሊስ አንዳንድ ስራዎችን ለምሳሌ የተጠርጣሪን አሻራ ለመውሰድና አንዳንድ ጊዜ የማይሰጡ የማስረጃ ማሰባሰብ ስራዎችን ለመስራት እንዲያስችለው ነው ይሄ ማለት የሚያስፈልገውን የማጣራት ስራ ከፈጸመ የግድ እስከ ሰአት ድረስ ማቆየት አለበት ማለት አይደለም ሰአት ከፍተኛው ጣሪያ ነው እንጂ በ ሰአትም ሆነ በ ሰአት ውስጥ የሚያስፈልገውን ማጣራት ከጨረስ ማቅረብ አንዳለበት ነው ከህገመንግስቱም ሆነ ከወንጀል ስነስርአት ህጉ ንባብ መረዳት የሚቻለው በሙስና ወንጀል ተጠርጥሮ የተያዘ ሰው የሚቀርብበት ፍርድ ቤትን በተመለከተ የልዩ ስነስርአት ህጉ እንደተሻሻለው በአንቀጽ ተጠርጣሪውን ለማቅረብ የሙስና ወንጀልን ለማየት ስልጣን ላለው ፍርድ ቤት እንዲታዩ መደረጉ የተከሳሹን መብት የሚያጣብብ ወይም ማስረጃ እንዲጠፋ ምክንያት የሚሆን ወይም ተገቢ ላልሆነ ወጪ የሚዳርግ መሆኑን አግባብ ያለው አካል ካመነበት እንደሁኔታው በአቅራቢያው በሚገኝ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ማቅረብ እንደሚችል ስልጣን ይሰጣል ስለሆነም በማንኛውም የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሊቀርብ ይችላል ማለት ነው መርማሪ ወይም ፖሊስ በህግ በተደነገገው መሰረት በ ሰአት ውስጥ የተያዘውን ሰው አቅራቢያው ላለው ፍርድ ቤት ካላቀረበውድርጊቱ ህገመንግስትን እና የስነስርአት ህጉን የመጣስ ድርጊት ስለሚሆን በህገመንግስቱ አንቀጽ እንደተደነገገው የተያዘው የአካል ነጻነቱ እንዲከበር ለፍርድ ቤት ጥያቄ የማቅረብ የማይጣስ መብት ይኖረዋል አካልን ነጻ ስለማውጣት የሚመራበት ስርአት በፍትሀብሄር ስነስርአት ህግ ከቁ ተደንግጓል በፍትሀብሄር ስነስርአት ህግ ቁ መሰረት ከህግ አግባብ ውጪ የተያዘው ሰው አሱ ካልቻለ ደግሞ ማንኛውም ሰው በቃለ መሀላ በተደገፈ አቤቱታ የተያዘውን ሰው ስም የአስገዳጁን ወይም የያዝን ሰው ስም ተገዶ የተያዘበትን ስፍራ ይህንኑም የሚያረጋግጡ ሰዎች አንዳሉ የምስክሮቹን ስምና አድራሻ ዘርዝሮ ሲያቀርብ ፍርድ ቤቱ በፍብስስሕ ቁ እና በተደነገገው መሰረት አመልካቹን የያዘውን የመንግስት ሰራተኛ ወይም ሀላፊ የተያዘውን ሰው ይዞ እንዲቀርብና ይህንንም ሰው የማይለቅበትን ምክንያት እንዲያስረዳ ቀነቀጠሮ ወስኖ በመጥሪያ እንዲጠራ ያደርጋል ፍርድ ቤቱ የተያዘው ሰው ከህግ አግባብ ውጭ መሆኑን ሲረዳ የተያዘው ሰው ወዲያውኑ እንዲለቀቅ ወይም አቤቱታው የሚያጠራጥር መስሎ ከታየው በዋስትና እንዲለቀቅ ትአዛዝ ሊሰጥ ይችላል የተያዘው ሰው ለፍርድ ቤት ከቀረበና የያዘው የመንግስት ሰራተኛፖሊስ የተያዘበትን እና በ ሰአት ውስጥ ማቅረብ ያልቻለበትን ምክንያት ካስረዳ በህገመንግስቱ በአንቀጽ እንደተደነገገው ፍትህ እንዳይጓደል ሁኔታው የሚጠይቅ ከሆነ ፍርድ ቤቱ የተያዘው ሰው በጥበቃ ስር እንዲቆይ ለማዘዝ ወይም ምርመራ ለማካሄድ ተጨማሪ ጊዜ ሲጠየቅ አስፈላጊ በሆነ መጠን ብቻ ሊፈቅድ ይችላል ፍርድ ቤት የተያዘው ሰውን በተመለከተ በፖሊስ የቀረበውን ምክንያት ካልተቀበለው እና የተያዘው ሰው እንዲለቀቅ ከወሰነ የያዘው የመንግስት ሰራተኛ ወይም ባለስልጣን ከህግ ውጭ እንዲያዝ አድርጎአል ማለት ነውስለሆነም በወንጀል ህግ በህግ ከተመለከተው ውጭ ወይም ህጋዊ ስርክትና ጥንቃቄ ሳይከተል ሌላውን ሰው በመያዝ በማሰር ወይም በማናቸውም ሌላ አኳጊን ነጻነቱን ያሳጣው እንደሆነ ከአስር አመት በማይበልጥ ጽኑ እስራትና በመቀጮ እንደሚቀጣ በሚደነግገው መሰረት በወንጀል ክስ ተመስርቶበት ያስቀጣዋል ማለት ነው የመወያያ ጥያቄ በፍትሀብሄር ሕግ ቁ የመንግስት ሹም ወይም ሰራተኛ በራሱ ጥፋት በሌላ ሰው ላይ ጉዳት ያደረሰ እንደሆነ በማናቸውም ምክንያት ቢሆን ኪሳራውን ለመክፈል ይገደዳል እንደሚል ከዚህ በላይ ተመልክተናል ፖሊስ የተያዘውን ሰው በ ሰአት ሳያቀርበው ቢቀር እና አካልን ነጻ ለማውጣት ባቀረበው አቤቱታ መሰረት ፍርድ ቤት በነጻ እንዲለቀቅ ቢወስን ወይም ደግሞ የተያዘው ሰው ሳያመለክት ቆይቶ ፖሊስ ከሁለት ወር በላ የተያዘው ሰው ከተያዘበት ሲለቀቅ ለሁለት ወራት ተይዝ በመቆየቴ ለደረሰብኝ ጉዳት የሞራል እና የገቢ ማጣት ካሳ ይከፈለኝ ብሎ በፖሊስ ተቋም እና በእስር አቆይተውት በነበሩት ሰዎች ላይ ክስ ቢመሰርት ካሳ የመከፈል መብት አለው ወይ። ተጠርጣሪ ፍርድ ቤት ከቀረበ በኋላ የጊዜ ቀጠሮና የዋስትና መብት ጉዳይ ፖሊስ በወመስነስርአት ህጉ ቁ መሰረት በአቅራቢያው ወዳለው ፍርድ ቤት ተጠርጣሪውን ሲያቀርበው ለምን እንደያዘው ለፍርድ ቤቱ ማስረዳትና የተያዘው ሰውም ለምን አንደተያዘ የማወቅ መብት አንዳለው በህገመንግስቱ አንቀጽ እና ተመልክቷል በዚህ መሰረትም መርማሪው የተያዘው ሰው በምን ወንጀል ተጠርጥሮ የተያዘ ስለመሆኑወደ ፍርድቤት እስከቀረበበት ባለው ጊዜ ውስጥ የተወሰዱትን እርምጃዎች በሙሉ ለፍርድ ቤቱ ማስረዳት አለበት ፍርድ ቤቱም የፖሊሱንመርማሪውን ሪፖርት ከሰማ እና ፖሊሱመርማሪው ምርመራው እንዳልተጠናቀቀ አና ተጨማሪ ጊዜ እንዲሰጠው ከጠየቀ የወመሥሥሕግ ቁ በሌላ በኩል ደግሞ የተያዘው ሰው የዋስትና መብቱ እንዲከበር ከጠየቀ የወመሥሥሕግ ቁ ፍርድ ቤቱ በሁለቱ በኩል የቀረቡትን ክርክሮች በመመዘን በወንጀል ስነስርአት ህጉ ቁ መሰረት በዋስትና እንዲለቀቅ ወይም በማረፊያ ቤት እንዲቆይ ይወስናል በማረፊያ ቤት ለማቆየት ፍርድ ቤቱ የሚሰጠው ትእዛዝ ከ ቀናት እንደማይበልጥ በወመሥሥሕግ ቁ ተመልክቷል ፍርድ ቤቱ የመርማሪውን ጥያቄ ተቀብሉ ከ ቀናት ያልበለጠ ጊዜ በማረፊያ ቤት እንዲቆይ ትአዛዝ የሰጠ ከሆነ በህገመንግስቱ አንቀጽ እንደተደነገገው በፍርድ ቤት እስኪወሰን ድረስ በማረፊያ ቤት እንዲቆይ ትእዛዝ የተሰጠበት ተጠርጣሪ እንደጥፋተኛ ስለማይቆጠር በፍርድ ቤት ክሱ ተሰምቶ ነጻ ተብሎ ቢወሰን ሊተካ የማይችል ጉዳት ስለሚደርስበት መርማሪ ፖሊስ የተያዘውን ሰው ምርመራ በፍጥነት በማከናውን መጨረስ አለበት ይህ ሞራላዊ ብቻ ሳይሆን ህገመንግስታዊ ግዴታ ስለመሆኑ በህገመንግስቱ አንቀጽ ፌ የሚያስፈልገውን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ፍቤቱ ሲወስን ዛላፊ የሆኑት የሕግ አስከባሪ ባለስልጣኖች ምርመራውን አጣርተው የተያዘው ሰው በተቻለ ፍጥነት ፍቤት እንዲቀርብ ማድረግ እንዳለባቸው ደንግጎአል የጊዜ ቀጠሮ ሰብአዊ መብትን ከማስከበር አኳያ ግልጽ ግቦች ያሉት ነውእነርሱም በምርመራ ሰበብ መርማሪው እስከፈለገበት ጊዜ ድረስ ተከሳሹን አስሮ እንዳያቆየው ተጠርጣሪው ከጊዜ ወደጊዜ ፍርድ ቤት የመቅረብ እድል ስለሚያገኝ ሆን ተብሎ ወይም በግዴለሽነት ምርመራው እንዳይጓተትና የተከሳሽ የአካል ደህንነትና የመንቀሳቀስ መብት አለአግባብ እንዳይጎዳ ለማድረግ በእስራቱም ወቅት ከፍቃዱ ውጪ የአምነት ቃሉን እንዲሰጥ እንዳይገደድ የማድረግ ናቸውበሌላ ጎኑ ደግሞ የጊዜ ቀጠሮ ለፍትህ አሰጣጥ ከሚኖረው አስተዋፅዎ መካከል ሰ አንድ ተከሳሽ በህጉ ሽፋን ያለአግባብ እንዳያመልጥ መርማሪው በቂ ጊዜ ሳያገኝ ቀርቶ ለጉዳዩ ተገቢ ማስረጃ ባለመሰብሰቡ ወንጀሉ ተድበስብሶ እንዳይቀር ተጠርጣሪው ተለቆ ምስክሮችን ለማባበል መረጃ ለማጥፋትና ለመሰወር እንዳይችል ማድረጉ የሚጠቀሱ ናቸው ጊዜቀጠሮ የሚጠየቀው ምርመራው እስኪጠናቀቅ ተከሳሹ ተለቆ ውጭ ቢሆን በምርመራው ላይ ጉዳት ይፈጥራልማስረጃዎች ይጠፋሉ ወይም ይባክናሉ ብሎ ለማመን ምክንያት ሲኖር ነው ስለሆነም ተጠርጣሪው በዋስ ተለቆም ምርመራውን ማድረግ የሚቻል እስከሆነ ድረስ ጊዜቀጠሮ መጠየቅ አይኖርበትምፖሊስ ያለበቂ ምክንያት ተጠርጣሪ እንዳይለቀቅ ቢያስወስን ድርጊቱ ሰብአዊ መብትን የመጣስ ተግባር ከመፈጸም አይተናነስምየዋስትና መብት ተነፍጓቸው በጊዜ ቀጠሮ ጊዜ በማረፊያ ቤት የሚቆዩ ሰዎች በታሳሪዎችና በጠባቂዎቻቸው የኃይል ጥቃት ሊፈጸምባቸው እንደሚችል ው የኤች አይቪ ሳምባ በሽታና መሰል ተላላፊ በሽታዎች ሊጋለጡ እንደሚችሉ በመታሰራቸው ብቻ ከማህበረሰቡ መገለል ሊገጥማቸው አንደሚችል ከሥራ ሊባረሩ ወይም ወደፊት ሥራ የማግኘት አድላቸው ጠባብ ሊሆን እንደሚችል ቤተሰቦቻቸው ለችግር ሊጋለጡ አእንደሚችል የቤተሰቦቻቸው እርዳታ ሊቋረጥ እንደሚችል ው በፍርድ ከሚታሰሩ ሰዎች ይልቅ ራሳቸውን የማጥፋት አድላቸው ከፍተኛ መሆኑ በደቡብ አፍሪካ በተደረገ ጥናት ተረጋግጧልስለሆነም ፖሊስ በተቻለ መጠን ሰዎች በእስር ላይ እንዳይቆዩ ወይም በእስር የሚቆዩበት ጊዜ አጭር እንዲሆን የበኩሉን ጥረት ማድረግ አለበት ዥ ዥ ኙ ሣጭ መርማሪ ፖሊስ ጊዜ ቀጠሮ ሲጠይቅ ማስረጃው ሊገኝ የሚችል እና እንደሚገኝ ተገቢ ጥርጣሬ ሊኖር ከቻለ እንጂ ዝምብሉሎ በዘፈቀደ ማስረጃ ለማፈላለግ ተብሎ ጊዜ ቀጠሮ መጠየቅ ተገቢ አይደለምመርማሪ ፖሊስ ስልጣን የተሰጠው በቁጥጥሩ ስር ባሉ ተጠርጣሪዎች ላይ ቂም በቀል እንዲወጣበት ወይም ስልጣኑን እንዲያሳይበት ወይም በንዝህላልነት ወይም ተጠያቂነትን በመፍራት ስልጣኑን አላግባብ እንዲጠቀም አይደለምሰውን ለመጉዳት ስልጣንን አላግባብ መገልገል የሙስና ወንጀል እንደሆነ ከዚህ በላይ በዝርዝር ተመልክተናል ተጠርጣሪ በማረፊያ ቤት ቆይቶ ባለበት ጊዜ ምርመራው በፍርድ ቤት ክትትል እንደሚደረግ ይታወቃልምክንያቱም ፍርድ ቤቱ ለምርመራ የሚያስፈልገውን ጊዜ ወስኖ ብቻ እንደሚፈቅድለት በተፈቀደለት ጊዜ ውስጥም የሰራቸውን የማስረጃ ማሰባሰብ ስራዎች ለፍርድ ቤቱ ማቅረብ እንደሚኖርበት ህጉ ስለሚደነግግ ነውስለሆነም ተጠርጣሪ በዋስትና የማይለቀቅ ከሆነ አና በማረፊያ ቤት እንዲቆይ የሚወሰን ከሆነ ማስረጃዎቹን ቶሎ ሰብስቦ ሳይፈረድበት ታስሮ የሚቆይበትን ጊዜ መቀነስ መርማሪ ፖሊስ ቀዳሚ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ ጉዳይ ነው የመወያያ ጥያቄ አንድ መርማሪ ከጥቂት ወራት በፊት ጉቦ ይቀበላል በዘመድና በጉቦ ነው የሚሰራው በማለት ጥቆማ የቀረበበትን ተጠርጣሪን ይይዘዋል በፍርድ ቤት አቅርቦም በጊዜ ቀጠሮ በማረፊያ ቤት አንዲቆይ አስደርጎአል ይሁንና ስለተፈጸመው ወንጀልም ሆነ ስለተጠርጣሪው ሊጠይቃቸው የሚፈልጋቸው ምስክሮች በተለያየ ምክንያት ለጊዜው ስላልተገኙ ቃላቸውን እስካሁን መቀበል አልቻለም ተጠርጣሪ በዋስ ልለቀቅ ይገባል ብሎ ለመርማሪው ጠየቀ መርማሪ ምን እንዲያደርግ ይጠበቃል። በጸረ ሙስና ልዩ ስነስርአት ህግ ቁ ዋስትና ከመከልከል በመለስ የሚሰጡ የጥንቃቄ እርምጃዎች ተደንግገዋል እነርሱም ተከሳሽሀ ከተወሰነ ክልል ውጭ እንዳይንቀሳቀስ ወይምለ ማስረጃ ሊያጠፋ በሚችልባቸው ቦታዎች እንዳይደርስ ወይም ሐ በተወሰነ ጊዜ ውስጥ አግባብ ላለው አካል ሪፖርት እንዲያደርግ ወይም መ ወደውጭ አገር እንዳይወጣየሚሰጡ የእግድ ትእዛዞች ናቸው እነዚህ አይነት የእግድ ትእዛዞች ዋስትና ከመከልከል መለስተኛ የሆነ ገደብ የሚያደርጉ ስለሆነ ጥፋተኛ ተብሎ ለማይገመተው ተከሳሽ ሰብአዊ መብት አጠባበቅ ረገድ የተሻሉ እርምጃዎች ናቸው ፖሊስ የሰዎችን ሰብአዊ መብት የማክበርና የማስከበር ሀላፊነት ስላለው በዋስትና መለቀቃቸው ስጋት የሚኖረው ከሆነ እነዚህን ዋስትና ከመከልከል በመለስ የተቀመጡ የእግድ ትእዛዞች ስጋቱን ሊቀንሱ ወይም ሊከላከሉ የሚችሉ እስከሆነ ድረስ ጨርሶ ዋስትና እንዳይሰጣቸው ተቃውሞ ከማቅረብ እነዚህን ከግምት ባስገባ መልኩ እንዲንቀሳቀስ ይጠበቃል በዋስትና ጉዳይ ይግባኝ የጸረ ሙስና ልዩ የስነስርአትና የማስረጃ ህግ አዋጅ ቁጥር እንደተሻሻለው በአንቀጽ በዋስትና ጉዳይ ላይ ፖሊስ ወይም አቃቤ ህግም ይግባኝ ሊጠይቅ እንደሚችል ይደነግጋል ከዚህ በተጨማሪ ተከሳሹ በዋስትና እንዲለቀቅ የተሰጠውን ውሳኔ በመቃወም ወይም የዋስትና መጠኑን በመቃውም ፖሊስ ወይም አቃቤ ህግ ይግባኝ የጠየቀበት ከሆነ ጉዳዩ በይግባኝ ውሳኔ እስከሚያገኝ ድረስ በዋስትና እንዲለቀቅ የተሰጠው ውሳኔ ሳይፈጸም እንደሚቆይም ይደነግጋል ሆኖም ዓሕጉ ወይም መርማሪው በፍቤቱ ውሣኔ ላይ ይግባኝ የጠየቀበት መሆኑን የሚያስረዳ ማስረጃ ከይግባኝ ሰሚው ፍቤት በዋስትና ጥያቄው ላይ ውሣኔ ለሰጠው ፍሃቤት የማቅረብ ግዴታ ተጥሉበታልየስር ፍርድ ቤቱም ለይግባኝ ማቅረቢያ የሚበቃ ጊዜ መስጠት ይኖርበታል ፍቤቱም በዚሁ ውሣኔው ላይ መርማሪው ወይም አቃቤ ህጉ በተወሰነው ጊዜ ውስጥ ግዴታውን ባይወጣ ተጠርጣሪው ግዴታዎቹን እንዳሟላ ወዲያዉ እንዲለቀቅ ትዕዛዝ ማስፈር እንዳለበት በአንቀጽ ሥር ተመልክቷል በስር ፍርድ ቤት በተሰጠ የይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜ ዉስጥ መርማሪ ወይም ዐቃቤ ህግ ይግባኝ ማለቱን የሚያሳይ ማስረጃ ማቅረብ ይጠበቅበታል ይግባኝ ማለቱን የሚያሳይ ማስረጃ የሚያቀርበዉ ከይግባኝ ሰሚዉ ፍርድ ቤት ሬጅስትራር ነዉ ከይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት እግድ ማምጣት አይጠበቅም ማለት ነዉ ይግባኙ ታይቶ ዉሳኔ እስኪሰጥ ድረስም የስር ፍርድ ቤት ዉሳኔ ታግዶ ይቆያል የመወያያ ጥያቄ ተጠርጣሪው ሰው በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀርቦ የዋስትና መብቱ እንዲከበር ባቀረበው ጥያቄ መሰረት የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤቱ በዋስ ሆኖ የመከራከር መብቱን ይጠብቅለታል መርማሪ ፖሊስ በዚህ ውሳኔ ላይ ይግባኝ በመጠየቁ የይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤቱ የስር ፍርድ ቤቱን ውሳኔ በመሻር የተጠርጣሪን በዋስትና የመለቀቅ መብት ውድቅ ያደርገዋል ተጠርጣሪ የዋስትና መብቱ ተከልክሎ ከአንድ አመት ለበለጠ ጊዜ በእስር ላይ ከቆየ በኋላ የተጠርጣሪነት ቃሉን እንዲሰጥ ሳይጠየቅና ቃሉንም ሳይሰጥ ቆይቶ በድንገት ክስ ሳይመሰረትበት ይለቀቃል ተጠርጣሪ እንዲታሰርና እንዲጉላላ የተደረገው ሆነ ተብሎ የሀሰት ጥቆማ ቀርቦበት እንደሆነ አመላካች ማስረጃዎችን አግኝቶአል እነዚህን ማስረጃዎችን በመያዝ ጥቆማ ባቀረቡበት ሰዎች ላይ የሀሰት ጥቆማ በማቅረብ ክስ ተጠርጣሪን ለረጅም ጊዜ ለረጅም ጊዜ እንዲታሰር የተከሰሰበት ወንጀል ዋስትና የሚያስከለክል ወንጀል ነው ብለው በእስር እንዲቆይ ባደረጉት የፖሊስ መርማሪዎች ላይ ክስ እንዲመሰረትባቸው እንዲሁም ለደረሰበት ጉዳት ካሳ በአንድነትና በነጠላ እንዲከፍሉት ከወንጀል ክሱ ጋር እንዲቀርብለት ያመለክታል ጠቋሚውና መርማሪዎች የሚኖርባቸው የወንጀል እና የፍትሀብሄር ተጠያቂነትን በተመለከተ ተወያዩበት በጥበቃ ስር ያሉ ሰዎች ተጠርጣሪ በማረፊያ ቤት እያለ ስለሚኖረው መብት የተያዙ ሰዎች በዋስ አንዲለቀቁ እስኪወሰን ድረስ ወይም በዋስትና የማይለቀቁ በሆነ ጊዜ በጥበቃ ስር ያሉ ሰዎች ተብለው ይታወቃሉ እነዚህ በጥበቃ ስር ያሉ ሰዎችም ሊከበሩላቸው የሚገቡ መሰረታዊ መብቶች አሉ የኢፌዲሪ ሕገመንግስት በአንቀጽ በጥበቃ ስር ያሉ ሰዎች ሰብአዊ ክብራቸውን በሚጠብቁ ሁኔታዎች የመያዝ መብት አእንዳላቸው ከትዳር ጓደኞቻቸው ከቅርብ ዘመዶቻቸው ከጓደኞቻቸው ከሃይማኖት አማካሪዎቻቸው ከሃኪሞቻቸው እና ከሕግ አማካሪዎቻቸው ጋር ለመገናኘትና እንዲሁም እንዲጎበኙዋቸውም አድል የማግኘት መብት እንዳላቸው ደንግጓል በጥበቃ ስር ያሉ ሰዎችን አያያዝ በተመለከተ በተባበሩት መንግስታት የአስረኞች አያያዝ አነስተኛ ደንቦች እ ሊተኮሩባቸው የሚገቡ መርሆዎች የሚከተሉት ናቸውእነርሱም በቅድመ ምርመራ ተጠርጣሪን በጥበቃ ስር ይዞ ማቆየት እንደመርህ የሚወሰድ ሳይሆን በሁኔታዎች ላይ የተመሰረተ መሆን አለበት ወንጀሉ ውስብስብ ካልሆነ ተጠርጣሪው ይጠፋል ወይም ማስረጃ ያጠፋል ወይም ለህብረተሰቡ አደገኛ ነው የሚል ምክንያታዊ ግምት ከሌለ በስተቀር በዋስትና ፖሊስ በሚሰጠው ዋስትናም ሊሆን ይችላል ሆኖ ምርመራውን ማጣራት ይመረጣል ይሁንና በጥበቃ ስር ማቆየት አስፈላጊ ከሆነ በጥበቃ ስር የሚቆዩበት የጊዜ ገደብና ተይዞ የመቆየቱ ህጋዊነት በፍርድ ቤት መወሰን ይኖርበታል ማናቸውም በጥበቃ ስር ያሉ ሰዎች በሰብአዊ ሁኔታ እና በከበሬታ መያዝ አለባቸው ለግርፋት ለስቃይ ጨካኝነት ለተመላበት አያያዝ ወይም ቅጣት ወይም ለማንኛውም አይነት የሀይል ጥቃት ወይም ማስፈራራት መጋለጥ የለባቸውም ጤንነታቸውን በሚጠብቁ ሰብአዊ ሁኔታዎችና በቂ ምግብ ውፃዛ መጠለያ ልብስ ሕክምና እና ግላዊ ንጽህና ለመጠበቅ በሚያስችሉ ሁኔታዎች መያዝ አለባቸው ሰብአዊ መብትና የፖሊስ ሚና ከፍትህ ለሁሉም የስልጠና ማንዋል የተወሰደ ጊ ማንም በጥበቃ ስር ያለ ሰው በራሱ ፈቃድም ቢሆን የህክምና ወይም የሳይንሳዊ መሞከሪያ መሆን የለበትም ሃይማኖታዊና መንፈሳዊ እምነታቸው ይጠበቃል አቅም በፈቀደ መጠን የመማር ባህሉን የማዳበር ኢንፎርሜሽን የማግኘት አድል ሊሰጠው ይገባል ግለጽና በታወቁ ቦታዎች እንዲቆዩ መደረግ ይህንንም ቤተሰቦቻቸውና ሕጋዊ ወኪሎቻቸው እንዲያውቁ መብታቸው ነው ከውጭው አለም ጋር የመገናኘት በቤተሰቦቻቸው የመጎብኘትና በግል ከህጋዊ ወኪሎቻቸው ጋር የመገናኘት መብት አላቸው ከቦታ ወደቦታ ዝውውር ሲደረግ ቤተሰቦቻቸውን ለማሳወቅ አንዲችሉ ወይም የያዘው አካል እንዲያሳውቅላቸው የመጠየቅ መብት አላቸው የተያዘው ሰው የውጭ ዜጋ ከሆነ ከቆንስላው ወይም ከዲፕሎማሲያዊ ሚሽኑ ጋር መገናኘት እንዲችል የመጠየቅ መብት ሊኖረው ይገባል ወጣት ጥፋተኞች ከጎልማሶች ሴቶች ከወንዶች እንዲሁም ከተፈረደባቸው ሰዎች ተለይተው መቆየት አለባቸው ወጣቶችና ሴቶችና ወጣቶች በሴትነታቸውና በወጣትነታቸው ያላቸው ልዩ መብቶች መጠበቅ አለባቸው በተለይም ለእርጉዝ ሴቶች ልዩ ጥበቃ ያስፈልጋል የሚወሰዱ የዲሲፕሊን ወይም ስርአት የማስያዝ እርምጃዎች በህግና በደንቦች የተቀመጡ ብቻ ሲሆኑ የመቆያ ማረፊያ ቤቱን ደህንነት የማስጠበቅ እንጂ ከዚህ ያለፉ መሆን የለባቸውም አያያዛቸውን የሚገመግም ከማረፊያ ቤቱ ሀላፊ ውጭ ያለ የበላይ አካል ወይም ተወካይ ወቅታዊ ጉብኝት ማካሄድ ይኖርበታል የተጠርጣሪን ቃል መቀበል የመወያያ ጥያቄዎች ሰልጣኞች በቀጥታ ወደምንባቡ ከመግባታችን በፊት ለሚከተሉት ጥያቄዎች መልስ ለመስጠት ሞክሩ የተጠርጣሪን ቃልን መቀበልን በተመለከተ በተለይ የሙስና ወንጀሎች ጋር በተያያዘ አንዳንድ መርማሪዎች ወንጀሉ ስለመፈጸሙና ስለፈጻሚው በቂ የሰነድ ማስረጃ ስላለ የተከሳሽነት ቃል መቀበል ስለማያስፈልግ የምርመራ መዝገብ አደራጅተው ለዐቃቤ ሕግ የሚልኩበት አጋጣሚ ያለ ሲሆን ዐቃቤ ሕግ ደግሞ የተጠርጣሪነት ቃል ተሟልቶ ይቅረበ በማለት የሚመልስበት ሁኔታ አለ የተጠርጣሪን ቃል መቀበል ግዴታ ነው ወይ። ተጠርጣሪ በምርመራ ጊዜ በፈቃደኝነት የሰጠው ቃል ማስረጃ ሊሆንበት እንደሚችል ሊገለጽለት አንደሚገባ ህገመንግስታዊ ድንጋጌ እንደሆነ ተመልክተናል ስለሆነም ይህ ማስጠንቀቂያ ተነግሮት በፈቃደኝነት ቃሉን ከሰጠ በወንጀል ስነስርአት ህግ ቁ መሰረትም ፍርድ ቤት ቀርቦ የሰጠው የአምነት ቃል ክስ ሲመሰረትበት ማስረጃ ሆኖ ይቀርብበታል ተጠርጣሪው ፍርድ ቤት ከቀረበ በኋላ የእምነት ክህደት ቃል ሲጠየቅ ወንጀሉን አልፈጸምኩም ብሎ በመካዱ ምክንያት በስነስርአት ህጉ ቁ ወይም ቁ የሰጠው ቃል ዋጋ ያጣል ማለት አይደለም ፍርድ ቤቱ ይህንን ቃሉን አቃቤ ህጉ ከሚያቀርባቸው ሌሎች ማስረጃዎች ጋር አጣምሮ በማየትበመተርጎምና በመተንተን ተገቢውን የማስረጃ ክብደት በመስጠት ውሳኔ የሚሰጥበት ነው የምርመራ ራፖር ማዘጋጀትና ለውሳኔ ለአቃቤ ህግ ማቅረብ የመወያያ ጥያቄ ሰልጣኞች በቀጥታ ወደምንባቡ ከመግባታችን በፊት ለሚከተለው ጥያቄ መልስ ለመስጠት ሞክሩ የምርመራ ሪፖርት የመርማሪውን ወንጀል ስለመፈጸሙ ወይም ስላለመፈጸሙ ወይም ተጠርጣሪ ተብሎ የተያዘው ሰው ላይ ያለውን አስተያየት ማለትም በወንጀሉ ሊጠየቅ የሚገባው ስለመሆኑ እና አለመሆኑ እንዲሁም የምስክሮች ቃል አሳማኝ ወይም አሳማኝ ስላለመሆኑ የተሰባሰቡት የሰነድ ወይም የኤግዚቢት ማስረጃዎች አስተማማኝነታቸውን ወይም በሀሰት የተዘጋጁ ስለመሆናቸው ያለውን የግል አስተያየት መግለጽ ይችላል ወይስ የተሰባሰበውን ማስረጃ አጭር መግለጫ ብቻ ማቅረብ ነው። ሮፃለትም የመርማሪውን ስም እንዲሁም የተከሳሹን ስምተበዳይ ካለ የተበዳዩን ማንነት የሚገልጽ ዝርዝር መረጃስም አድሜ ጾታ አድራሻ የደረሰበትን ጉዳት የተሰጠ የህክምና እርዳታ የተጠርጣሪው ዝርዝር መረጃ ሙሉ ስም እአድሜ ጾታአድራሻ የተፈጸመው ወንጀል አጭር መግለጫ ምስክሮች የሰጡት ቃል አጭር መግለጫ ስለቀረበው አቤቱታ እና የነገሩን ሁኔታ ያውቃሉ የተባሉትን ሰዎች ስም የተሰበሰቡትን የማስረጃ አይነቶች እንዲሁም ራፖሩ የአጠባበቅ ወይም ከዚህ የተለየ የተደረገውን ነገር ሁሉ ማመልከት አለበት ይላል ከዚሁ ጋር ተያይዞ የምስክርነት ቃሎቹን ተአማኒ ስለመሆኑ እና የራሱን ጥያቄዎችና ጥርጣሬዎች ከአለው የምስክሮቹን ዝርዝር ከነአድራሻቸው የኤግዚቢት ማስረጃዎች ዝርዝር የተሰባሰቡ የሰነድ ማስረጃዎች ዝርዝርና ይዘታቸው ባጭሩ በፎቶግራፍ ተነስተው ሊመጡ የሚችሉ ሊንቀሳቀሱ የማይችሉ የወንጀል ቦታ ጸይፀበ ወይም ብርበራ የተደረገባቸውን ፎቶግራፎችየተሸከርካሪ መሳሪያዎች ወዘተ የያዘ ሊሆን ይገባል ይላል በስነስርአት ህጉ ገጽ ላይ በሶስተኛ ሰንጠረዥ ሶስተኛ ፎርም የምርመራ ራፖር ቅጽ ተያይዛል በፎርሙ ተራ ቁ ላይ መርማሪ ፖሊስ የሚከተሉት ፍሬነገሮች መኖራቸውን አረጋግጫለሁ የሚለው እንዲሁም በፎርሙ ተራ ቁ በእኔ አስተያየት ስለወንጀሉና ስለተጠርጣሪዎች አስተያየት እንደሚሰጥ የተመለከቱት በመርማሪው አይታ ያመነባቸውን ፍሬነገሮችና አስተያየቱን እንዲገልጽ የሚያመለክቱ ነውማለትም በምርመራው ሂደት የተሰባሰቡትን የሰነድ የሰው የኤግዚቢት ማስረጃዎች በማመሳከር የደረሰበትን ድምዳሜ የሚገልጽ መሆኑን የሚያሳይ ነው ስለሆነም ፖሊስ በምርመራ ሂደት አገኘሁ ባለው መረጃ ላይ ተፈጸመ ስለተባለው ወንጀል መፈጸም ወይም አለመፈጸም ወንጀሉ የተፈጸመ መሆኑን ካረጋገጠ ደግሞ በወንጀሉ ተጠርጣሪዎች ተብለው ምርመራ ስለተደረገባቸው ሰዎች በወንጀሉ ተሳታፊ ስለመሆናቸው ወይም አለመሆናቸው የቀረቡት የሰነድ ማስረጃዎች አስተማማኝነት እንዲሁም ስለምስክሮች ቃል አምነት ሊጣልባቸው የሚገባ ስለመሆኑ አስተያየቱን የማስፈር ሀላፊነት ያለበት መሆኑን ያመለክታል ሞጁል ሦስተ የሙስና ወንጀሉች ክስ ክፍል አንድ ክስ ከመመስረት በመለስ በአቃቤ ህግ ስለሚሰጡ ትእዛዞችና ውሳኔዎች የስልጠናው አጭር መግለጫ በዚህ የስልጠና ክፍል አቃቤ ህግ የምርመራ መዝገብን የሚዘጋበት የሚያቋርጥበት ወይም ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ ስለሚያዝበት ሁኔታ አቃቤ ህግ ክስ አይቀርብም በማለት ውሳኔ የሚሰጥበት የህግ አግባብና ሁኔታዎች ክስ ከመመስረቱ በፊት በቀዳሚ ምርመራ ስለሚቀርብበት ሁኔታ የሚዳሰስበት ነው ጓ የስልጠናው አላማዎች ሰልጣኞች ይህንን ስልጠና ሲያጠናቅቁ የሙስና ወንጀል ምርመራ ስለሚቋረጥበት ሁኔታ ያስረዳሉ የሙስና ወንጀል ላይ ተጨማሪ ምርመራ ስለሚታዘዝበት ሁኔታ ይገልጻሉ ክስ አይመሰረትም ውሳኔዎች የሚሰጡት ምን አይነት ህጋዊ ሁኔታዎች ሲሟሉ እንደሆነ ይረዳሉ ያስረዳሉ ትአዛዝና ውሳኔ ሲሰጥ ሊይዛቸው ስለሚገባቸው ነጥቦች ይተነትናሉ የስልጠናው ይዘት መግቢያ የምርመራ መዝገብን መዝጋትማቋረጥ ተጨማሪ ምርመራ ክስ ማቅረብ አይቻልም ውሳኔ ቀዳሚ ምርመራ ጴ ጮ ይ ሠጋ መግቢያ የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግን ለማቋቋም በወጣው አዋጅ ቁ የወንጀል ምርመራን ጨምሮ ጠቅላይ አቃቤ ህጉ ያሉትን ስልጣኖች ዘርዝሯል በዚህም መሰረት ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በፌዴራል ፍርድ ቤት ስልጣን ስር የሚወድቅ የወንጀል ምርመራ እንዲጀመር የማድረግ የተጀመረ የወንጀል ምርመራ ላይ የክትትል ሪፖርት እንዲቀርብ እንዲሁም ምርመራው በአግባቡ ተከናውኖ እንዲጠናቀቅ በህዝብ ጥቅም መነሻ ወይም በወንጀል የማያስጠይቅ ሁኔታ መኖሩ በግልጽ ሲታወቅ የወንጀል ምርመራ እንዲቋረጥ ወይም የተቋረጠው የወንጀል ምርመራ እንዲቀጥል የማድረግ ምርመራው በህግ መሰረት መከናወኑን የማረጋገጥና አስፈላጊውን ትእዛዝ የመስጠት ስልጣን አለውአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ፖሊስ የጀመረውን ምርመራ ለጠቅላይ አቃቤ ህግ ጽህፈት ቤት ማሳወቅ እንዳለበት እና አቃቤ ህግ ቤቱም የምርመራ አካፄዱን በተመለከተ አስፈላጊውን ክትትል እንደሚያደርግ አስፈላጊ ሲሆን በምርመራ መዝገብ ውሳኔ አሰጣጥ ሂደት ላይ ከፖሊስ ድጋፍ መጠየቅ አንዲሁም በወንጀል መዝገብ ላይ የተሰጠ የአቃቤ ህግና የፍርድ ቤት ውሳኔዎችን ለሚመለከተው ፖሊስ ማሳወቅ እንደሚገባው የወንጀል ምርመራ መዝገቦችን አስመልክቶ በየደረጃው ባሉ አቃቤያን ህግ በተሰጡ ውሳኔዎች ላይ በፖሊስ የሚቀርቡ ይግባኞች ካሉ በእነዚህ ይግባኞች ላይ ውሳኔ እንደሚሰጥ በዚሁ አዋጅ ተመልክቷል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የተጠናቀቁ የምርመራ መዝገቦችን ከህግና ከማስረጃ አንጻር መርምሮ በወንጀል ስነስርአት ህግ መሰረት የተቀመጡ መመዘኛዎች ሲሟሉ የአያስከስስም ወይም የተዘግቷል ውሳኔ የመስጠት የጥፋተኝነት ድርድር የማድረግ አማራጭ የመፍትፄ እርምጃ እንዲወሰድ የማድረግና ተግባራዊነቱን የመከታተል ስልጣኖች አሉት ከዚህ በተጨማሪ ጠቅላይ አቃቤ ህጉ የፌዴራል መንግስትን በመወከል የወንጀል ጉዳዮች ክስ የመመስረት የመከራከር ለህዝብ ጥቅም አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ክስ የማንሳት እንዲሁም አስፈላጊ ከሆነ የተነሳው ክስ እንዲቀጥል የማድረግ ፍርድ ቤቶች በወንጀል ጉዳይ የሚሰጡዋቸው ውሳኔዎችና ትእዛዞች መፈጸምና መከበራቸውን የመከታተል ሳይፈጸሙ ከቀሩ አፈጻጸማቸው ሕግን ያልተከተለ ከሆነ በጉዳዩ ላይ ውሳኔ ለሰጠው ፍርድ ቤት በማመልከት የእርምት እርምጃ እንዲወሰድ የማድረግም ስልጣን ተሰጥቶታል ከዚህ በላይ የቀረበው በአጭሩ ሲታይ አቃቤ ህግ ምርመራ ከተጀመረ ጀምሮ የምርመራ ስራውን እንደሚመራና እንደሚከታተል እና በተጠናቀቀ የምርመራ ጉዳይ ላይ ውሳኔ አንደሚሰጥ እንረዳለን በዚህ ስልጣኑ በሙስና ወንጀል ላይ ከሚደረግ ምርመራ ጋር በተያያዘ ምርመራው እንዲቋረጥ መወሰንየምርመራ መዝገቡን መዝጋትተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ ማዘዝክስ ማቅረብ አይቻልም ማለትጉዳዩን ለቀዳሚ ምርመራ ፍርድ ቤት እንዲቀርብ ማዘዝክስ አዘጋጅቶ ማቅረብና እስከ ሰበር ድረስ ተከራክሮ ማስወሰን እና ክስ ማንሳት ስልጣን አለው ዐቃቤ ሕግ በምርመራ መዝገብ ላይ ሲወስን የወንጀል ሰለባውን የተከሳሽንና የማኀበረሰቡን ጥቅምና ፍላጎት ከግምት ማስገባት ያለበት ሲሆን በእያንዳንዱ የወንጀል ጉዳይ ላይ የሚሰጠው ውሳኔ ትክክል መሆን ለወንጀል ፍትሕ አስተዳደሩ አፈጻጸም ውጤታማነት መሠረት ነው አቃቤ ህግ እንደህግ ጠባቂነቱ ወንጀል አድራጊዎች ለህግ ቀርበው ተገቢውን ቅጣት እንዲያገኙ የማድረግ ሀላፊነት እንዳለበት ሁሉ የሰዎች መብት ያላግባብ እንዳይጎዳም አበክሮ የመስራት ሀላፊነትና ግዴታ አለበት በአቃቤ ህግ ተግባራት ሊጎዱ ከሚችሉ መብቶች ውስጥ በአፋጣኝ ፍርድ የማግኘት መብትና ከፍርድ በፊት እንደጥፋተኛ ያለመገመት መብቶች ናቸው እነዚህንም የመንግስትን እና የተከሳሽን መብቶች በማመዛን ሁለቱንም ጥቅሞች አጣጥሞ ለመሄድ ዐቃቤ ሕግ የሚመራባቸው የወመስስሕግ ድንጋጌዎች አሉ በዚህ ክፍል አቃቤ ህግ በምርመራ ሄሂሄደት እንዲሁም ከምርመራ ሪፖርት መቀበል ጀምሮ እስከ ይግባኝ እና ሰበር አቤቱታ አቅርቦ አስከማስወሰን ያለው ሄደት በዝርዝር ይቀርባል የምርመራ መዝገብን መዝጋትማቋረጥ ወንጀል መፈጸሙንና የፈጻሚውን ማንነት የሚያረጋግጡ ማስረጃዎች ቢኖሩም በወመሥሥሕግ ቁጥር ድንጋጌ መሠረት ዐቃቤ ሕግ ከተጠርጣሪው ማንነትና ሁኔታ የተነሣ መዝገቡን ለዘለቄታው ወይም በጊዜያዊነት ሊዘጋውሊያቋርጠው ይችላል እነዚህ ሁኔታዎችም ተከሳሹ ወይም ከብዙ ተከሳሾች አንዱ መሞት አንድ መርማሪ ተጠርጣሪው የሞተ መሆኑን በማስረጃ ካረጋገጠ ይህንነ ገልጾ ለዐቃቤ ሕግ መላክ አለበት የኢፌዴሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ ወንጀል ፈጽሟል ተብሎ የተጠረጠረው ሰው እድሜ ከዘጠኝ ዓመት በታች መሆን በወንጀል የተጠረጠው ሰው በሕግ ወይም በዓለም አቀፍ ሕግ ከለላ ያለው መሆን በሕግ ወይም በዓለማቀፍ ሕግ ወይም በዲፕሎማቲክ ኢምዩኒቲ መሠረት ተከሳሹ ያለመከሰስ መብት ያለው እንደሆነ ይህንኑ አስቀድሞ በማረጋገጥ መዝገቡ እንዲዘጋ ወይም ያለመከሰስ መብቱ በሚመለከተው አካል ለምሳሌ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል ከሆነ በምክር ቤቱ አእንዲነሣና ምርመራውና ክሱ አንዲቀጥል ማድረግ ይጠበቅበታል ዐቃቤ ሕግ የ የቬና ዲፕሎማቲክ ኮንቬንሽን ኢትዮጵያ የፈረመቻቸውን የሁለትዮሽ ወይም ባለብዙወገን ስምምነቶች አግባብነት ያላቸውን የኢትዮጵያ ሕጎች ወዘተ ማወቅ ይጠበቅበታልየውጭ አገር አምባሳደርዲፕሎማትየዲፕሎማቲክ መልእክተኛ እና ቤተሰቦቻቸው ባለቤትና ዐቅመ አዳምፄዋን ያላደረሱ ልጆች የዓለም አቀፍ ድርጅት ሠራተኛ የዲፕሉማቲክ ከለላ ተጠቃሚዎች ናቸው ዐቃቤ ሕግ ክሱን ሲዘጋ የዘጋበትን ውሳኔ ግልባጭ ለጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ካለ ለግል አቤት ባይ አና ምርመራውን ላደረገው ፖሊስ መላክ ያለበት ሲሆን ይህ አሠራር ግልጽነትና ተጠያቂነትን ያረጋግጣል ይሁንና አቃቤ ህግ የተጠርጣሪው መሞትን ወይም እድሜው ከዘጠኝ አመት በታች ማነሱን ካወቀ ምርመራው እስኪጠናቀቅ ከመጠበቅ እንዲቋረጥ ማድረግም ይችላልየምርመራ መዝገቡ ተጠናቆ አልመጣም ብሎ መጠበቅ የሚያስፈልገው አይደለም ባፀቃላይ ምርመራ የሚዘጋበት ጊዜ ምርመራ ካበቃ በኋላ ወይም የምርመራ መዝገቡን ለመዝጋት ወይም ምርመራውን ላለመቀጠል ወይም ለማቋረጥ የሚያበቁ ምክንያቶች እንደታወቁ ወዲያዉኑ ሊሆን ይችላልአዋጅ ቁጥር አዋጅ ቁጥር መስፍን ማሬየወንጀል ክስ አመራር በኢትዮጵያ ገጽ የምራመራ መዝገብ የሚዘጋባቸው ከላይ የተገለጹት ምክንያቶች ቋሚ ወይም ጊዜያዊ ሊሆኑ ይችላሉየተጠርጣሪው ወንጀሉን በፈጸመ ጊዜ ዘጠኝ ዓመት ያልሞላው መሆን ወይም የተጠርጣሪው ክስ ከመቅረቡ በፊት ወይም ከቀረበ በኋላ መሞት በባህሪው ቋሚ ምክንያት ነው በዲፕሎማቲክ ያለመከሰስ መብት ተጠርጣሪው ሰው ወደ ሀገሩ ሲመለስ ወይም በብሔራዊ ያለመከሰስ መብት ረገድም ለምሳሌ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል በምክር ቤት ውሳኔ ወይም የተመራጭነት ዘመኑ ሲያበቃ ሊከሰስ ስለሚችል በባህሪያቸው ጊዜያዊ ናቸው ተጨማሪ ምርመራ የምርመራ መዝገብ እንደደረሰው ዐቃቤ ሕግ በበቂ ሁኔታ ያልተጣሩ ነገሮች ካጋጠሙት ማለትም በጉዳዩ ላይ ሊሰባሰቡ የሚገባቸው የሰው የሰነድና ሌሎች ማስረጃዎች ተጠናቀው ባለመሰብሰባቸው ምክንያት ውሳኔ ለመስጠት ከተቸገረ ሊከናወን የሚገባውን ቀሪ የምርመራ ሥራና ሊሰባሰብ የሚገባውን ማስረጃ በመዘርዘር መዝገቡን ለተጨማሪ ምርመራ ለፖሊስ መመለስ ይችላል የወመሥሥሕግ ቁጥር ሐአቃቤ ህግ አሁን ባለው ስልጣን ምርመራው ከተጀመረ ጀምሮ እንዲያውቀው ስለሚደረግና ምርመራውን ስለሚከታተለው ሊስተካከሉ የሚገባቸው ነገሮች በዚህ የክትትል ጊዜ ሊስተካከሉ ስለሚችሉ ለተጨማሪ ምርመራ የሚታዘዝበትን ሁኔታ ሊቀንሰው እንደሚችል ይገመታል የስነስርአት ህጉ አቃቤ ህግ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ ማዘዝ አንደሚችል ይደነግጋል እንጂ በምን ሁኔታ ተጨማሪ ምርመራ እንደሚታዘዝ ያስቀመጠው ዝርዝር ድንጋጌ የለምለዚህ የስልጠና ሞጁል ዝግጅት የፍላጎት ዳሰሳ በተደረገበት ጊዜ ዐቃቤ ሕግ የምርመራ መዝገብ ሲቀርብለት ተጨማሪ ትአዛዝ ከሚሰጥባቸው ምክንያቶች መካከል መዝገቡን ቢዘጋው አላግባብ ዘጋው እባላለሁ ከሚል ተጠያቂነትን ከመሸሽጉዳዩንመዝገቡን በአግባቡ ካለማጥናትና በግብር ይውጣው መስራት እንደሆነ ተመልክቷልነገር ግን ዐቃቤ ሕግ በምርመራ መዝገቡ ላይ ተጨማሪ ትአዛዝ መስጠት ያለበት አስቀድሞ መሰብሰብ ሲኖርበት ሳይሰባሰብ የቀረ ማስረጃ መኖሩን ከተገነዘበ እንዲሁም እየሰጠ ያለው ትእዛዝ ወቅታዊና ሊፈጸም የሚችል መሆኑን ከግምት ባስገባ ሁኔታ ብቻ መሆን አለበት ተጨማሪ ማስረጃው እንዲፈለግ የሚታዘዘው ለመክሰስ ብቻ ሳይሆን አያስከስምም የሚል ውሳኔ ለመስጠት የሚጠቅም ማስረጃ ማፈላለግንም የሚያካትት መሆኑ መዘንጋት የለበትም ስለሆነም አቃቤ ህግ ተጨማሪ ምርመራ ብሉ የሚያዝዘው መርማሪው አስፈላጊውን ጥረት ሁሉ አድርጎ ፈልጎ ሊያገኝ ያልቻለውን ማስረጃ ሳይሆን ማስረጃውን በተመለከተ መርማሪው ፈልጎ ያጣው ያልሆነ ቦታ ፈልጎ ነው ብሎ ሲገምትና ሊገኝ የሚችልበትን ቦታ በመጠቆም መርማሪው በማስረጃ አግባብነት ማስረጃው ተገቢነት ያለው ስለመሆኑ ሳያውቅ ያልፈለገውን ነገር ግን ቢፈልገው ሊያገኘው ይችላል ተብሎ የሚገመተውን ነው ለምሳሌ ምስክሩን መጠየቅ ሲገባው ሳይጠይቀው የቀረውን ጉዳይ ሊሆን ይችላል ዐቃቤ ሕግ በምርመራ መዝገብ ላይ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ ትአዛዝ ሲሰጥ ይህንን ትአዛዝ መሰጠቱ በቀረበው መዝገብ ክስ ለማቅረብ ወይም ክስ አይቀርብም ብሎ ውሳኔ ላይ ለመድረስ አስፈላጊ ነው ወይ። በህገ መንግስቱ አንቀጽ ማንኛውም በወንጀል የተጠረጠረ ወይም የተከሰሰ ሰው በፍርድ ሂደት ባለበት ጊዜ ጥፋተኛ እንዳልሆነ ይቆጠራል ብሉ ይደነግጋል በመሰረቱ አቃቤ ህግ ክስ ሲከስ በክሱ ተከሳሽን ጥፋተኛ የሚያስደርግ ማስረጃ አለኝ ብሎ ሲያምን መሆን አለበት አቃቤ ህግ የህግ የበላይነትን የማስከበርና የማረጋገጥ ሀላፊነቱን የሚወጣው ወንጀል ያደረጉ ሰዎችን ለፍርድ አቅርቦ በማስቀጣት ሲሆን ከዚህ ጎን ለጎን ደግሞ ንጹሀን አላግባብ እንዳይቀጡ በማድረግም ነው ምክንያቱም ንጹሀን አላግባብ በወንጀል ከተቀጡ እውነተኛው ወንጀለኛ ያመልጣል ስለሆነም የህግ የበላይነትን የማስከበር ግብ ሳይሳካ ይቀራል ወይም ደግሞ ባልተፈጸመ ወንጀል ወንጀል እንደተፈጸመ ተደርጎ ንጹህ ሰው ሊጎዳ ይችላልስለሆነም ቢያንስ በምርመራ መዝገቡ ባለው ማስረጃ መሰረት ተጠርጣሪ ተብሉ የተመዘገው ሰው ወንጀል ስለመፈጸሙ ምክንያታዊ ጥርጣሬ የሚያስነሳበት ከሆነ አያስከስስም ብሉ መዝጋት ተገቢነት ያለው ይመስላል ከፍ ሲል ከተመለከተው በተጨማሪ የምርመራ መዝገቡ ክስ ለማቅረብ የሚያስችሉ በቂ ማስረጃዎችን የያዘ ቢሆንም የማስረጃዎቹ አገኛኘትበሀይል አስገድዶ የተገኘ የእምነት ቃል አያያዝ ወዘተ ሕጋዊነት ላይ ጥያቄ ከተነሣ የሚሰጠው ውሳኔ ክስ አይቀርብም ሊሆን ይችላል የመወያያ ጥያቄ በዐቃቤ ህግነትዎ በቀረበልዎት የምርመራ ሪፖርት መሰረት በምርመራዉ የተገኘዉ ዉጤት በከፊል ክሱን ለማስረዳት የሚችሉ ማስረጃዎች እንዳሉ የሚያሳይ ሲሆን ከፊሉ ደግሞ ተከሳሹ ሊጠቀምባቸዉ ከፈቀደ መከላከያ ሊሆኑት የሚችሉ ሁኔታዎችን የሚያሳዩ ናቸዉበዚህ ጊዜ ጥፋተኛነቱን ማስረዳት አያስችልም በሚል ምክንያት ክስ አይቀርብም የሚል ዉሳኔ ይሰጣሉ ወይስ ክስ ያቀርባሉ። በአገር ውስጥም ሆነ ከውጭ አገር በፖሊስ አማካይነት ይዞ ለማቅረብ የማይቻል ከሆነ ማለት ነውስለሆነም ገና ከመጀመሪያውኑ ተከሳሹ ከሌለ ክስ መመስረት አይቻልም ወደሚል ድምዳሜ ያመራል አንዲህ ከሆነ ደግሞ ክሱ በሌለበት ሊታይ የማይችል የሚለው ሁኔታ አስፈላጊ አይሆንም ማለት ነው በእንግሊዝኛው ቅጂ ከፄድን ግን የተከሰሰው ሰው ለማግኘት የማይቻል መሆኑ ብቻ ሳይሆን ክሱ በሌለበት ሊታይ የማይችል መሆን አለበትክሱ በሌለበት ሊታይ የሚችል ከሆነ የተከሰሰውን ሰው ለማግኘት ባይቻልም ክሱ በሌለበት እንደሚታይ በህገ ከተመለከተ ክሱ ሊቀጥል ይችላል ማለት ነው የእንግሊዝኛው ቅጂ በወመስነስርአት ህጉ ቁ ከተደነገገው ጋር የተጣጣመ ነው ማለት ይቻላል በስነስርአት ህጉ ቁ እንደተደነገገው የተከሰሰበት ወንጀል ከ አመት በማያንስ ጽነ እስራት የሚያስቀጣ ከሆነ ወይም ከፋይናንስ ወንጀል ጋር በተያያዘ በጽኑ አስራት ወይም ከብር በላይ መቀጮ የሚያስቀጣ ከሆነ ብቻ ነው ተከሳሽ በሌለበት ክሱ ሊታይ የሚችለው ከእነዚህ ሁኔታዎች አንዱም ባልተሟላ ጊዜ ግን ተከሳሽ በሌለበት ክሱ ሊታይ አይችልም ማለት ነውስለሆነም ተከሳሽ በሌለበት ክሱ ሊታይ የማይችል ከሆነ እአና አቃቤ ህግ ተከሳሹ ሊገኝ እንደማይችል ከተረዳ የምርመራ መዝገቡን ክስ መመስረት አይቻልም ብሉ ሊዘጋው ይገባል ማለት ነው ስለዚህ አቃቤ ሕግ የምርመራ መዝገቡን መርምሮ ክስ ለማቅረብ በቂ ማስረጃ መኖሩን ካረጋገጠ በቷላ ተከሳሽ የሚከሰስበት ወንጀል በእስር ያስቀጣል ወይ በአስር ካስቀጣስ በምን ያህል የእስራት ጊዜ ነው ተከሳሽ በሌለበት ክሱ ፍርድ ቤት ቀርቦ ሊታይ የሚችልበት የሕግ አግባብ አለወይ የሚሉትን ማጣራት አለበት ክሱ በይርጋ ከታገደ ይርጋ በፍትሐ ብሔርም ሆነ በወንጀል ጉዳይ ክስ የማቅረብ መብትን የሚያስቀር የጊዜ ጽንሰ ዛሳብ ነው አንድ መብት ወይም ግዴታ በተፈጠረ ወይም አንድ የወንጀል ድርጊት በተፈጸመ በተወሰነ ጊዜ ውስጥ ጉዳዩ ወደ ፍርድ ቤት ካልቀረበ ከዚያ በኋላ ለዳኝነት ሊቀርብ አይችልም በፍትሐ ብሔር ጉዳይ ይርጋን ተከሳሹ እስካላነሳው ድረስ ጉዳዩ ጊዜው ያለፈበት በመሆኑ ብቻ በፍርድ ቤት ከመታየት አይከለከልም በወንጀል ጉዳይ ግን አንድ የተፈጸመ ወንጀል ላይ ሊቀርብ በሚችልበት የጊዜ ወሰን ውስጥ ክስ ካልቀረበ ከሳሽ ዐቃቤ ሕግ ደስ ባለው በማናቸውም ጊዜ ክስ ሊያቀርብበት አይችልም እንዲያውም ዐቃቤ ሕግ ራሱ ጉዳዩ በይርጋ የታገደ ከሆነ በራሱ ጊዜ ሊዘጋው ወይም ሊያነሣው ይገባል አንድ መርማሪ በሕግ በተቀመጠው የጊዜ ወሰን ውስጥ በተጠርጣሪ ላይ ምርመራ አጣርቶ ክስ እንዲቀርብ ካልተደረገ ዐቃቤ ሕግ በዚሁ ጉዳይ ክስ የማቅረብ መብቱን ያጣል ስለዚህ ዐቃቤ ሕግ የምርመራ መዝገብን ሲመረምር ክስ የማቅረቢያ ጊዜ ማለፍ አለማለፉን አስቀድሞ በማጣራት ጌዜው ያለፈ ከሆነ መዝገቡን ሊዘጋው ይገባል የክስ ማቅረቢያ ጊዜ በይርጋ የሚታገደው ጥፋተኛ የተባለው ተከሳሽ ሊቀጣበት የሚችለውን ቅጣት መነሻታሳቢ በማድረግ ነው ለተፈጸመው ወንጀል ምህረትይቅርታ ተደርጎ ከሆነ ሥልጣን ያለው አካል ለአንድ ለተፈጸመ ወንጀል ወይም ለወንጀል ፈጻሚው ምህረት ካደረገ ዐቃቤ ሕግ በመርመራ መዝገቡ ላይ ክስ መመሥረት የለበትምስለሆነም ዐቃቤ ሕግ የምርመራ መዝገቡን ሲመረምር ለተፈጸመው ወንጀል ወይም ለተጠርጣሪው ምሕረት ተደርጎ ስለመሆን አለመሆኑ ማጣራት ይኖርበታል ክስ ማቅረብ አይቻልም የሚል ውሳኔ ሲሰጥ በጽሁፍ ሊሆንና ምክንያቱ ሊገለጽ የሚገባ ስለመሆትኑ አቃቤ ህግ ከዚህ በላይ ከተመለከቱት ምክንያቶች በአንዱ ክስ ማቅረብ አይቻልም ብሉ ሲወስን በስነስርአት ህጉ ቁ በጽሁፍ መሆንና ክስ አይቀርብም የተባለበትን ምክንያት መግለጽ እንዳለበት የውሳኔ ግልባጩም በቁ ለተገለጸው ተገቢ ሰው ማለትም ለተበደለው ሰው ወይም እንደራሴው ባል ስለሚስቱ ወይም ሚስት ስለባሏ ችሎታ ስለሌለው ሰው እንደራሴው በሕግ የሰውነት መብት ለተሰጠው ድርጅት ወኪሉ እአና ምርመራ ላደረገው ፖሊስ መላክ እንዳለበት ተደንግጎአልበስነስርአት ህጉ ገጽ ሶስተኛ ሰንጠረዥ ፎርም ላይም ክስ አይቀርብም በሚል ሲወሰን የክስ አይቀርብም ውሳኔው ምን ማካተት አንዳለበት ያመለክታል የሚሰጠው ውሳኔ በጽሁፍ እንዲሆን መደረጉ እና ለውሳኔው ምክንያት እንዲሰጥ መታዘዙም የሚመለከታቸው አካላት ክስ ማቅረብ አይቻልም የተባለበትን ምክንያት አውቀው በምክንያቱ የማያምኑበት ከሆነ በህግ በተመለከተው መሰረት እርምጃ ለመውሰድ እንዲችሉ ለማስቻል ነው ይህም አሠራሩን ግልጽነትና ተጠያቂነት ያለበት እንዲሆን ያደርገዋል የመወያያ ጥያቄ አቃቤ ህግ ክስ ማቅረብ አይቻልም ብሎ ሲወስን በተለይም ለውሳኔው ምክንያቱ በቂ ማስረጃ አልቀረበም የሚል ከሆነ ውሳኔው ምን ያህል ዝርዝር መሆን አለበት። በወመስስሕ ቁ ከባድ የግፍ አገዳደል የወንጀል ሕግ አንቀጽ እና ከባድ የወንበዴነት ስራ የወንጀል ሕግ አንቀጽ ሲሆን የከፍተኛው ፍርድ ቤት ካልፈቀደ በስተቀር አቃቤ ህግ ክስ ከመመስረቱ በፊት ጉዳዩ በቀዳሚ ምርመራ ፍርድ ቤት ማቅረብ እንዳለበት ተደንግጓልበወመስስሕ ቁ በሌሎች በከፍተኛ ፍርድ ቤት ስልጣን በሆኑ የወንጀል ጉዳዮች ለምሳሌ የሙስና ወንጀሎች ላይ አቃቤ ህግ እንደአስፈላጊነቱ ጉዳዩ በቀዳሚ ምርመራ ፍርድ ቤት እንዲታይ ለማድረግ ሊወስን አንደሚችል ተደንግጎአልቀዳሚ ምርመራ ፍርድ ቤት የሚባለውም የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ነውወመስስሕ ቁገቀዳሚ ምርመራ ሀጩዘሀጠበዉቫ በባህ ዋናው ክስ ከመጀመሩ በፊት የሚደረግ በዋነኛነት የአቃቤ ህግ ማስረጃ የሚሰማበት ሄደት ነው በኮንቲኔኒንታልም ሆነ በኮመን ሉው የህግ ስርአት የቀዳሚ ምርመራ አላማ ወንጀል ተፈጽሞ ስለመሆኑ እንዲሁም ተፈጸመ ስለተባለው ወንጀል ተከሳሽ ሆኖ የቀረበው ሰው ላይ በቂ ማስረጃ በጠ የ መኖሩ የሚጣራበት እና የቀዳሚ ምርመራ ፍርድ ቤቱ በቂ ማስረጃ አለ ብሎ ካመነ ጉዳዩን ክስ እንዲመሰረት የሚመራበት በቂ ማስረጃ የለም ብሎ ካመነ ደግሞ አያስከስስም ብሉ ውሳኔ የሚሰጥበት ነው በዚህም ተከሳሹን ከእንግልትና ከጉዳት መከላከል አንዲሁም የወንጀል ክስ ሂደት ወጪና ኪሳራን መቀነስ ነው በቀዳሚ ምርመራ ጊዜ የተሰማ ማስረጃን የመጠበቅ እግረመንገዱን የሚሳካ ግብ እንጂ የቀዳሚ ምርመራ ዋና አላማ አይደለም በወመስስሕ የተደነገገው የቀዳሚ ምርመራ ስርአት ግን ቀዳሚ ምርመራውን የሚያየው የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ክሱ እንዳይቀጥል የመወሰን ስልጣን አልሰጠውም የወመስስሕቁ በህጉ ላይ በግልጽ ባይቀመጥም ከድንጋጌው መረዳት እንደሚቻለው ዋናው የቀዳሚ ምርመራ ፍርድ ቤት ስራ የአቃቤ ህግ ምስክሮች ቀርበው እንዲሰሙ በማድረግ እንዲሁም ተከሳሹ ከፈቀደ የራሱን ቃል እንዲሰጥ ማድረግና መዝገቡን አደራጅቶ ስልጣን ላለው ከፍተኛው ፍርድ ቤት መላክ ነውየወመስስሕቁ በህጉ ላይ የአቃቤ ህግ ምስክሮች በዋናው ክርክር እንዲቀርቡ ዋስትና እንዲፈርሙ ካልፈረሙ በማረፊያ ቤት እንዲቆዩ የሚደረግ ስለመሆኑ ቁ የቀዳሚ ምርመራ መዝገቡ ግልባጭ ለተከሳሽ እንዲደርስ የሚደረግ ስለመሆኑነ ቀ የተመለከተ ሲሆን የተቀመጡት ድንጋጌዎች ተከሳሽ የሚመሰክሩበትን ምስክሮችና ማስረጃዎች በቅድሚያ አውቆ እንዲዘጋጅ የሚያደርግ እና ተከሳሽን የሚጠቅም ይመስላል ይሁንና መሰረታዊ የሆነው የቀዳሚ ምርመራ አላማ ማለትም የአቃቤ ህግ ማስረጃ ክሱን ለማስጀመር የሚያበቃ ካልሆነ ክሱ እንዲዘጋና እንዲቆም የሚደረግበት አሰራር በኢትዮጵያ የወንጀል ፍትህ ስርአቱ ውስጥ የለም ህግ አውጪው ቀዳሚ ምርመራን በተመለከተ የቀዳሚ ምርመራ ፍርድ ቤት የወረዳ የማስረጃውን ክብደት ለመወሰን እንዳይወስኑ የተደረገው በከፍተኛ ፍርድ ቤት አቃቤ ህግ የሚያቀርበውን ክስ በቂ ማስረጃ አለው ወይም የለውም ለማለት የሚበቃ እውቀትና ክህሎት አላቸው ተብሉ ስለማይታመን እንደሆነ ፊሸር ዐከክበበ ከር። የሀበ በህመም ወይም በኢትዮጵያ ግዛት ባለመኖሩ ፍርድ ቤት መቅረብ ያልቻሉ ከሆነ ይህ የምስክርነት ቃል በክሱ ጊዜ በማስረጃነት እንደሚወሰድ ይደነግጋልየወመስስሕቁ በተለይም ማግኘት ያልተቻለ እንደሆነ የሚለው መስፈርት ምስክሩን ፈልጎ የማግኘት ሀላፊነቱ የአቃቤ ህግና የፖሊስ ከመሆነ አንጻር አቃቤ ህግ ይህንን ስልጣኑን እንደፈለገ እንዲጠቀምበት ልቅ ስልጣን የሰጠ ድንጋጌ ነው ይህም በአጭሩ በኢትዮጵያ የቀዳሚ ምርመራ አላማ በአለም ኮንቲኔንታል እና የኮመን ሎው አገራት የታሰበለትን የተከሳሽን መብት የመጠበቅ አላማ መሆኑ ቀርቶ አቃቤ ህግን በሚጠቅም መልኩ እያገለገለ እንደሚገኝ ያመለክታል ስለሆነም የቀዳሚ ምርመራ ስርአት ዋና አላማና ግብ የአቃቤ ህግን ማስረጃ የመጠበቅ እና የመጠበቅ ብቻ መሆኑን ነው የምንረዳው እርግጥ አቃቤ ህግ ቀና ከሆነ ከቀዳሚ ምርመራ በላ በቀዳሚ ምርመራ ያቀረበውን ማስረጃ አሰምቶ በተከሳሽ የሚቀርበውን መስቀለኛ ጥያቄ ተመልክቶ የማስረጃውን ክፍተት ተረድቶ በወመሥሥሕግ ቁጥር ሀ መሰረት በቂ ማስረጃ የለም ብሉ አልከስም የሚል ውሳኔ ከመስጠት አይከለክለውም የቀዳሚ ምርመራ ለተከሳሽ የሚኖረው ጠቀሜታ በአቃቤ ህግ መልካም ፈቃድና ውሳኔ ላይ የተንጠለጠለ ነው ይህ በኢትዮጵያ ያለው የቀዳሚ ምርመራ ስርአት ተከሳሹ በቀዳሚ ምርመራ በንቃት ቢሳተፍም ባይሳተፍም አቃቤ ህግ ከፈለገ ተከሳሽን ሊጎዳው በሚችል መልኩ አጣብቂኝ ውስጥ የሚያስገባው ነው ተከሳሽ በቀዳሚ ምርመራ ጊዜ የአቃቤ ህግ ምስክሮችን በመስቀለኛ ጥያቄ በመጠየቅ ክፍተታቸውን ማሳየቱ አቃቤህግ በቀናነት አያስከስስም ብሉ ካልወሰነ በስተቀር በቀጣይነት በከፍተኛ ፍርድ ቤት ክሱን ሲያቀርብ ክፍተቶቹን አሟልቶ እንዲመጣ የሜረዳው ነው ተከሳሽ በቀዳሚ ምርመራ የአቃቤ ህግ ምስክሮችን መስቀለኛ ጥያቄ ብጠይቅ አቃቤ ህግ የመከላከያ አቅሜን አውቆ ይዘጋጅብኛል አልጠይቅም ብሎ ቢያልፍ አቃቤ ህጉ በቀዳሚ ምርመራ የመሰከሩትን ምስክሮች ላገኛቸው አልቻልኩም ስለሆነም በወመስስሕቁ መሰረት ተከሳሽ መስቀለኛ ጥያቄ ያላቀረበበት የምስክሮች ቃል በማስረጃነት ይወሰድልኝ በማለት በማስረጃ እንዲካተት በማድረግ ተከሳሽ በዋናው የክስ ዛደት መስቀለኛ ጥያቂ የመጠየቅ እድሉን እንዲያጣ የሚያደርግ ነውይህም ተከሳሽ በእኩልነት የመከራከር መብቱን የሚያጣብብ ነው በተለይም በከባድ ወንጀሎች ላይ እንዲህ አይነት ስርአት መዘርጋቱ የተከሳሽን በህግ ፊት ከመንግስት መ ኢብቭጪበ ቋነህ ቪወህፎህሃ ከከፎ ዞፐፎቨሞዝዝክቋኘ ካባሠቨኘ ከ ጄሀከቪዐዞዓ ዓክብ ቪሄ ዲሄፎፐሬፀ ከሞዞዓርቲ ዐክ ሂከፀ ቪጩከርኤ ዐ ከር ዳርርህሬፎበ ኒካዐከርከዐፊፁፎከ ንርጠፎ ርኋቋ ጆኑር የወንጀል ስነስርአት ህግ ሞጁል ገ ጋር የመከራከር መብቱን የሚያጣብብ ፍትህ እንዲዛባም በር የሚከፍት ነው ይህ ጉዳት ሊቀለበስ የሚችለው በአቃቤ ህግ ቀናነት ላይ ብቻ ተመስርቶ ነውይህ አሁን በህጋችን ያለው የቀዳሚ ምርመራ ስርአት የተከሳሽን እኩል የመዳኘት መብት የሚጎዳ በመሆኑ ይህ ስርአት እስካልተሻሻለ ድረስ አቃቤ ህጎች ባይጠቀሙበት ይመረጣል የመወያያ ጥያቄ በቀዳሚ ምርመራ ጊዜ ተከሳሹ የመከላከያ ምስክሮቹን ዝርዝር እንዲያቀርብ ፍርድ ቤቱ ትእዛዝ እንደሚሰጥ ይደነግጋል ይሁንና እነዚህ ዝርዝሮች መቼ እንደሚያያዙ ያስቀመጠው ነገር የለም መቼ ነው። ክፍል ሁለት ክስን መመስረት ክስን መስማት ይግባኝ ሰበር እና በሙስና ወንጀል የተገኘ ንብረት ስለመውረስ የስልጠናው አጭር መግለጫ በዚህ ስልጠና የሙስና ወንጀልን ለማየት ስልጣን ስላለው ፍርድ ቤት ክስ ስለመመስረት ክስን ስለማሻሻል የቅድመክስ ሂደት ክስን ስለማሰማት ምስክሮችን ስለማሰማት ዋና ጥያቂቄ መስቀለኛ ጥያቄ ድጋሚ ጥያቄ አስጠቂ ምስክርን የሚመለከቱ ጉዳዮች ክስን ስለማንሳት የንግግር ማቆሚያ የቅጣት አስተያየት ስለማቅረብ ይግባኝና ሰበር አቤቱታ ስለሚቀርብበት ሁኔታ የይግባኝ አጻጻፍ እንዲሁም በሙስና ወንጀል የተገኘ ንብረት ወይም ተመጣጣኙ ስለሚወረስበት አንዲሁም በሙስና ወንጀል የተገኘ ንብረት አንዲወረስ ሲወሰን ወይም እንዲወረስ ባልተወሰነበት ጊዜ በፍትሀ ብፄር ክስ መስርቶ ንብረቱ እንዲመለስ ወይም ተመጣጣኙ እንዲከፈል ለማድረግ ስላለው ስነስርአት በዝርዝር የሚዳስስ ነው የስልጠናው አላማዎች ሰልጣኞች ይህንን ስልጠና ሲያጠናቅቁ የሙስና ወንጀል ክስ አዘገጃጀት ክህሎት ያዳብራሉ የቅድመ ክስ ሂደት አላማ ግብና ሂደትን ይረዳሉ ያስረዳሉ በሙስና ወንጀል ምስክሮች ስለማሰማት ስለዋና ጥያቄ መስቀለኛ ጥያቄ አና ድጋሚ ጥያቄ ይረዳሉ ያስረዳሉ ወንዶሰን ሚዛን ሎው ሪቪው ገ ጴ መመ ዉ መወ ኦጮ ጩሬ ኤ የምስክሮች አሰማም ጥያቄ አጠያየቅና ዝግጅት ክህሎታቸውን ያዳብራሉ የክስ መክፈቻ እና የንግግር መዝጊያ ንግግሮች አላማና ግብ ይረዳሉ ያስረዳሉ ቅጣት እንዲሰጥ የቅጣት አስተያየት አሰጣጥ ይረዳሉ ክህሎት ያዳብራሉ በሙስና ወንጀል ይግባኝና ሰበር አቤቱታ የሚጠየቅበት አግባብና አቀራረቡን በተመለከተ ይረዳሉ ያስረዳሉ የይግባኝና የሰበር አቤቱታዎች ይዘት ምን ሊሆን አንደሚችል ይተነትናሉ በይግባኝ ጊዜ ክርክሩ ስለሚካሄድበት ሁኔታ ያስረዳሉ በሙስና ወንጀል የተገኘ ንብረት በፍርድ ቤት እንዲወረስ ውሳኔ ሲሰጥ ስለሚወሰደው አርምጃ ያብራራሉ በሙስና ወንጀል ተመጣጣኙን ለማስከፈል ከሌሎች ሰዎች ጋር ተደባልቆ የሚገኘውን የጥፋተኛውን ንብረት ስለማስከበርና ስለመውረስ ያብራራሉ ተከሳሽ ነጻ ነው በተባለ ጊዜ የታገደው ንብረት ሲመለስለት በንብረቱ ላይ ጉዳት ቢደርስ ተጠያቂነት ያለበትን አካል በሚመለከት ያስረዳሉ በሙስና ወንጀል የክስ ሂደት በተለያየ ደረጃ ለሚያጋጥሙ ህጋዊ እና ቴክኒካዊ ጥያቄዎችን ለመመለስ ወይም መፍትፄ ለማግኘት የሚያስችል ክህሎት ያዳብራሉ የስልጠናው ይዘት የሙስና ወንጀልን ለማየት ስልጣን ስላለው ፍርድ ቤት ክስ ለመመስረት መወሰን ክስን ስለማዘጋጀትና ማሻሻል ቅድመክስ መቃወሚያ ክስን መስማት የምስክሮች አሰማም ሄደት በምስክር ማስመስከር የፍርድ ቤት ሚና ክስን ስለማንሳት የንግግር ማቆሚያ ስለቅጣትና የቅጣት አስተያየት ስለማቅረብ የተከራካሪዎችና የምስክር አለመቅረብ ይግባኝና የሰበር አቤቱታ ልበሙስና ወንጀል የተገኘ ንብረት ስለሚወረስበት እንዲሁም ነጻ በተባለ ጊዜ ንብረትን ለባለንብረቱ ስለመመለስ የሙስና ወንጀልን ለማየት ስልጣን ስላለው ፍርድ ቤት የሙስና ወንጀልን በተመለከተ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት እንዲሁም የክልል ጠቅላይና ከፍተኛ ፍርድ ቤት የመጀመሪያ ደረጃ ስልጣን እንዳላቸዉ በአዋጁ አንቀጽ ስር ተቀምጧል የፌደራል ጠቅላይ ፍቤት በአዋጅ ቁጥር አንቀጽ ላይ እንደተደነገገዉ የመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ተባባሪ የሆኑ ሰዎች የዉጭ ሀገር አምባሳደሮችና ቆንስላዎች አንዲሁም የአለም አቀፍ ድርጅቶችና የዉጭ መንግስታት ወኪሎች በሚመለከት የሚቀርቡ የሙስና ወንጀል የመጀመሪያ ደረጃ የመዳኘት ስልጣን እንዳለው የደነገገ ነበር ይህ ጉዳይ የተከሳሾችን የይግባኝ መብት ያጣበበ ነዉ በሚል ብዙ ጊዜ ሲተች ቆይቶ በመጨረሻም ለፌደሬሽን ምክር ቤት በቀረበ አቤቱታ እንዲሻር ተደርጓል በቅርቡ በህዝብ ተወካዮች ምቤት ታይቶ የጸደቀዉ የፌደራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ይህን ክፍተት እንዲስተካከል አድርጓል በዚህ መሠረት በፌደራል መንግስት ሥር የሚወድቁ እንዲሁም በአአ እና ድሬዳዋ አስተዳደር ጋር በተያያዘ የሚፈፀሙ የሙስና ወንጀሎችን የዳኝነት ሥልጣን የፌደራል ከፍተኛ ፍቤት ነው የክልል ከፍተኛ ፍቤቶች በክልላቸዉ በተፈጸሙ የሙስና ወንጀሎችን በመጀመሪያ ደረጃ የማየት ሥልጣን ይኖራቸዋል የክልሉ ጠፍቤት በዉክልና የተሰጠዉ ስልጣንም እንደተጠበቀ ነዉከሙስና ወንጀል ጋር በተያያዘ የሚነሱ የብርበራ የመያዝጊዜ ቀጠሮ ዋስትና በማረፊያ ቤት የማቆየትየመሳሰሉት ጉዳዮችን የማየት ስልጣን የሙስና ወንጀሉን የማየት ስልጣን የተሰጠዉ ፍርድ ቤት ነዉነገር ግን የተከሳሽ መብትን የሚያጣብብ ማስረጃ አንዲጠፋ ወይም ለወጪ የሚዳርግ መሆኑ ሲገመት አቅራቢያ በሚገኝ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሊታዩ ይችላሉይህን የመወሰን ሃላፊነቱ ለወንጀል ምርመራ ክፍል ወይም ለዐቃቤ ህግ የተተወ ነዉ የተሻሻለው የፀረሙስና ልዩ የሥነሥርዓትና ማስረጃ ሕግ አዋጅ ቁጥር በአዋጅ ቁ እንደተሻሻለው አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ክስ ለመመስረት መወሰን ክስን ስለማዘጋጀትና ማሻሻል ክስን ለመመስረት መወሰን የወመስነስርአት ህጉ በቁ አቃቤ ህጉ ክስ ለማቅረብ በቂ ምክንያት መኖሩን የተረዳው አንደሆነ ክስ ማቅረብ አለበት ይላልበቂ ምክንያት ማለት ምን ማለት ነው የሚለውን ክስ አያስከስስም በሚለው ምአራና ተመልክተነዋልአንዲሁም በወመስስሕበቁ ከተመለከቱት ውጭ ክስ አላቀርብም ማለት እንደማይቻል ተደንግጓል ይህም ማስረጃ እስካለ ድረስ ዐቃቤህግ ክስ የማቅረብ ግዴታ ያለበት ርዐበዕሀቫ ዐሀከበኺ መሆነን የሚያመለክት ነው ይሁንና የመዝገቦች እና የአቃቤ ህጎች ቁጥር ካልተመጣጠነ የተወሰኑትን መዝገቦች መምረጥ የማይቀር ነውይህ ደግሞ ለስልጣን አላግባብ መገልገል በር እንደሚከፍት የሚያደርግ እንዲሁም በቀላሉ ማስረዳት እና የጥፋተኝነት ውሳኔ ለሚያገኙባቸው ሙስና ወይም ሙስና ነክ ወንጀሎች ምናልባትም በአስተዳደራዊ ብቻ መፍትፄ ሊገኝላቸው ለሚችሉ ጉዳዮች ቅድሚያ በመስጠት ወደ ፍርድ ቤት እንዲፄዱ የሚጋብዝ ሊሆን ይቻላልጃከዚህ አንጻር ምርመራ ለማድረግ ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ጉዳዮች ለመምረጥ የዋሉት መስፈርቶች በተመሳሳይ የሙስና ወንጀል ክስን ለመመስረት ቅድሚያ ተሰጥቶአቸው በስራ ላይ መዋላቸው አስፈላጊ ነው እነሱም የሙስና ወንጀሉ ከባድነት ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናትን ወይም ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብን ካካተተ የወንጀሉ ባህሪ አሳሳቢነት ዘ ዘቨበገበ በኪዘ የሙስና ወንጀሉ መንሰራፋትዞጩህጸፀበርፀ ዐ የከ ከዐፀ ። የመወያያ ጥያቄ ህጉ ግልጽ መልስ የሌለው ሲሆን የፍርድ ቤት ስራ ሀላፊነት መሸሽ ሳይሆን ህጉ መልስ ባልሰጠው ጉዳይ ከርትህ እና ከአጠቃላይ የህግ መርሆ በመነሳት ውሳኔ መስጠት ነው ፍርድ ቤቱ አቃቤ ህጉን በወቅቱ ክሱን እንዲያቀርብ የማያቀርብ ከሆነ ግን የተያዘውን ሰው እንዲለቀቅ ትአዛዝ እንዲሰጥ ማድረግን የሚከለክለው ህግ የለም ተጠርጣሪ ክስ ሳይመሰረትበት የመንቀሳቀስ መብቱ ተገድቦ መቆየቱ ግን ፍርድ ቤት ምላሽ እንዲሰጥበት ያስገድደዋል ምክንያታዊ በሆነ መልኩ ሲታይ አቃቤ ህግ የምርመራ መዝገብ ከደረሰው በላ ለረጅም ጊዜ ክስ መመስረት ካልቻለ አንደኛው ለእውነቱ የሚቀርበው ምክንያታዊ ማብራሪያ በቂ ማስረጃ የሌለው ስለሆነ ነው የሚል ነውይህም በህገመንግስቱ አንቀጽ እንደጥፋተኛ ያለመገመት መብት የሚለውን የሚያጠናክር የተያዘው ሰው ንጹህ ነው በወንጀሉ ውስጥ የለበትም የሚል ግምት የሚያሳድር ነው ስለሆነም አቃቤ ህጉ በተባለው ጊዜ ውስጥ ክስ የማይመሰርት ከሆነ ተከሳሽ አካልን ነጻ ማውጣት በሚለው ድንጋጌ መሰረት አቤቱታ ሲያቀርብ ፍርድ ቤቱ አቃቤ ህጉ የሚሰጠውን ምላሽ ሰምቶ በአጭር ጊዜ ውስጥ ክሱ እንዲመሰረት ወይም ተጠርጣሪው እንዲለቀቅ የመወሰን ፍትህን የማስፈን ሀላፊነት አለበት ቢባል ምክንያታዊነት ያለው ነው በሚል የሚቀርብ ክርክር አለ የክርክሩ አግባብነት ላይ አስተያየት ስጡበት ክስን ስለማዘጋጀት ክስን ስለማሻሻል አንድ ዐቃቤ ሕግ የቀረበለትን የምርመራ መዝገብ አጥንቶ ሲያበቃ በመዝገቡ ላይ ክስ ሊመሠረት ይገባል ብሎ ሲወስን በየትኛው የወንጀል ድንጋጌ መሰረት ነው ክሱ የሚመሰረተው የሚለውንም አብሮ በመመለስ ነው ከተሰባሰበው ማስረጃ ጋር በሚጣጣም መልኩ ትክክለኛውን የወንጀል ድንጋጌ መለየትና በዚሀ ድንጋጌ መሠረት ክስ ማቅረብ ለተከሳሹ የተፋጠነ ፍትሕ እንዲያገኝ የሚያደርግ የአቃቤ ህግንም ሆነ የፍርድ ቤትን ጊዜ የሚቆጥብ ነው ለዚህ የስልጠና ማንዋል ዝግጅት ግብአት ለማግኘት በተደረገው የዳሰሳ ጥናት ወቅት የተወሰኑ ዐቃቤያነ ሕግ ዋስትና በሚያስከለክል የሕግ አንቀጽ ወይም ድንጋጌ በመጥቀስ ክስ እንደሚያቀርቡ የተወሰኑ ዐቃቤያነ ሕግ ደግሞ ትክክለኛውን የሙስና ወንጀል አንቀጽ ለመለየት እንደሚቸገሩ ቃለመጠይቅ በተደረገላቸው ባለሙያዎች ተገልጧል ዐቃቤ ሕግ የዋስትና መብት በሚያስከለክል አንቀጽ ክስ የሚያቀርብበት አንዱ ምክንያት ተከሳሹ በዋስ ቢለቀቅ የሆነ ግንኙነት ቢኖረው ነው ተብየ አጠረጠራለሁ ከሚል ስጋት ወይም እኔ ምን አስጨነቀኝ። የሚሉትን እና መሰል ጥያቄዎችን በማንሳት ማስረጃዎች ተሟልተው የሚገኙ መሆኑን ማረጋገጥ ይጠበቅበታል መስፍን ማሬ ገጽ የኢፌዲሪ ሕገመንግስት በአንቀጽ አቃቤ ህግ የሚያዘጋጀው የክስ ማመልከቻ ተከሳሽ ተዘጋጅቶ ለመቅረብ ይረዳው ዘንድ በበቂ ሁኔታ ዝርዝር ነገሮችን የያዘና የተከሰሰበትን ጉዳይ በሚገባ እንዲረዳ በሚያስችለው መልኩ በጽሁፍ የተዘጋጀ መሆን አለበት በማለት ይደነግጋል በወመሥሥሕግ ቁ የሚዘጋጀው የክስ ማመልከቻቻርጅ ቀንና ዓመተ ምህረት የተጻፈበትና የተፈረመበት እንዲሁም የተከሳሹን ስም ተከሳሹ የተከሰሰበትን ወንጀል እንዲሁም የወንጀሉ መሠረታዊ ነገርና ሁኔታዎችወንጀሉ የተፈጸመበት ጊዜ ወንጀሉ የተፈጸመበት ስፍራ ተገቢ በሆነ ጊዜም የተበደለው ሰው ስም ወይም ወንጀሉ የተፈጸመበት ንብረት ተከሳሽ ወንጀሉን በመፈጸም ተላልፏል የተባለበት ሕግና የሕጉን አንቀጽ መያዝ እንዳለበት እንዲሁም ከህጉ ጋር ተያይዞ በሚገኘው ሁለተኛው ሰንጠረዥ አይነት ወይም በተቻለ መጠን ከዚሁ ጋር ተመሳሳይ በሆነ አይነት መዘጋጀት እንዳለበት ተደንግጓል የወመሥሥሕግ ቁ ስለወንደሉና ስለሁኔታው የሚሰጠው ዝርዝር መግለጫ ወንጀል ከሚያደርገው ህግ አነጋገር ጋር በጣም የተቀራረበ መሆን እንዳለበት ይደነግጋልስለሆነም አቃቤ ህጉ ክሱን ሲያዘጋጅ በወንጀል ድንጋጌው የተመለከቱት የወንጀሉ ማቋቋሚያ መስፈርቶች ማለትም የአእምሮ ሁፄታ አና ግዙፋዊ ተግባራትን በሚገልጽ መልኩ እና ከወንጀል ድንጋጌው ጋር በሚቀራረብ መልኩ ክሱን ማዘጋጀት አለበት ማለት ነው ከክስ ቻርጅ ማዘጋጀት ጋር ተያይዞ የሚነሳው በወመሥሥሕግ ቁ እንደተደነገገው በአማራጭ ክስን ማቅረብ ነው በርግጥ አቃቤ ህግ አማራጭ ክስ ባያቀርብም ፍርድ ቤቶች በማስረጃ በተረጋገጠው ነገር አግባብ ባለው የወንጀል ድንጋጌ መሰረት ጥፋተኛ ነው ብለው የመወሰን ስልጣን አላቸው ነገር ግን ይህ አሰራር በሁሉም ፍርድ ቤቶች በቋሚነትና ወጥ በሆነ መልኩ የሚተገበር አይደለም አንዳንዱ ፍርድ ቤት አማራጭ ክስ ካልቀረበ በተመሰረተበት ክስ ብቻ ጥፋተኛ ነው አይደለም ብሎ የሚወስንበት ሁፄታ ስለሚያጋጥም አቃቤ ህግ ክስ በሚያቀርብበት ጊዜ ሁሉ እርግጠኛ ከሆነባቸው ጉዳዮች በስተቀር በክሱ ውስጥ አማራጭ ክስ ማካተትን መዘንጋት አይኖርበትም የመወያያ ጥያቄዎችመለማመጃዎች ከዚህ በታች የቀረቡት የክስ ማመልከቻዎችን በመመልከት አስተያየት አቅርቡ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ምድብ ወንጀል ችሎት አዲስ አበባ ከሳሽ የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ተከሳሾች የ ተከሳሶች ስም እድሜስራ አድራሻ ተዘርዝርአል ወንጀሉ በ የወጣውን የኢፌዲሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ ሀ እና እና እና ስር የተደነገገውን በመተላለፍ መቁ የወንጀሉዝርዝር ኛ ተከሳሽ የ ወረዳ ጽቤት ሀላፊ ሆኖ ተኛ ተከሳሽ የወረዳው የግንባታ ስራዎች መከታተያ መምሪያ ሀላፊ ሆኖ ተኛ ተከሳሽ የግል የስራ ተቋራጭ ሆነው በሚሰሩበት ወቅት ኛ ተከሳሽ በሚመራው የወረዳው ጽቤት እና በተኛ ተከሳሽ መካከል በተፈረመው የ ኪሎሜትር የጠጠር መንገድ ግንባታ ስራን በብር ቀምሳ ሚሊዮን ብር ለመስራት ውል አድርገው እያለ ተኛ ተከሳሽ ላልሰራው ስራ ኛ ተከሳሽ ስራው አለመሰራቱን እያወቀ በ ቀን እንደተሰራ በማስመሰል ብር ለተኛ ተከሳሽ እንዲከፈለው ተኛ ተከሳሽን በማዘዙ ተኛ ተከሳሽም ስራው አለመሰራቱን እያወቀ በ ቀን ብር ለተኛ ተከፋይ ወጪ ተደርጎ እንዲከፈል በማድረጉ ተኛ ተከሳሽም በ ቀን ላልሰራው ስራ ብር በመቀበሉ ሁሉም ተከሳሾ ወንጀሉን ለመስራት በማቀድ እና በማሰብ ለራሳቸው ተገቢ ያልሆነ ጥቅም ለማግኘት በፈጸሙት የስልጣን አላግባብ ወንጀል ተከሰዋል ፊርማ የአቃቤ ህግ ስምና ማእረግ የወመቁ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ምድብ ወንጀል ችሎት አዲስ አበባ ከሳሽ የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ተከሳሾች የ ተከሳሶች ስም እድሜስራ አድራሻ ተዘርዝሮአል ወንጀሉ በ አም የወጣውን የኢፌዲሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ በ ሀለበ ሀ ለሐ እና ስር የተመለከተውን በመተላለፍ የወንጀሉ ዝርዝር ኛ ተከሳሽ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ተኛተከሳሽ የባለስልጣኑ የመምሪያ ዳይሬክተር እና ተኛ ተከሳሽ የባለስልጣኑ የመምሪያው ምክትል ዳይሬክተር ሆነው በሚሰሩበት ጊዜ የተቋሙን ጥቅም እንዲጠብቁና እንዲያስጠብቁ መንግስት የሰጣቸውን ከፍተኛ ሀላፊነት ወደጎን በመተው ከተኛ ተከሳሽ ጋር በጥቅም በመመሳጠር ተገቢ ያልሆነ ጥቅም ለማግኘትና ለማስገኘት በሌላ በኩል የመንግስት ጥቅም ላይ ጉዳት ለማድረስ በማሰብ በ አም ከ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ሲሰራ ተኛ ተከሳሽ በባለስልጣኑ የሚያሰራቸው የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች የዲዛይን ጥናቶች የጥራት ደረጃቸውን የጠበቁ መሆናቸውን ለማረጋገጥ በአማካሪ መሀንዲሱ የቀረበውን የዲዛይን ሰነድ የመከለስና አረጋግጠው የማጽደቅ ሀላፊነት እያለባቸው ዝርዝር የዲዛይን ጥናት በተለይም የአካባቢውን የሀይድሮሎሉጂና የሚትሮሉጂ ጥናት ሳያከናውኑ ወይም እንዲከናወን ሳያደርጉ በዲዛይን ስራ ሊታለፉ የማይችሉ ጉልህ የሆኑትን ከ ከተማ ማስተር ፕላን ጋር የማጣጣም የብረት መከላከያ የማካተት እና ድልድዮችን የማካተት ስራዎች ሳይሰሩ እንዲሁም ባለስልጣኑ ከውል ግዴታው ጋር በተያያዘ የገንዘብ ብክነት እንዳይደርስበት የመከላከል ግልጽ ግዴታ እያለባቸው በ ቀን እና አም ተብሎ ለሚታወቀው ኮርፖሬሽን ከተባለው ተኛ ተከሳሽ የፕሮጀክት ስራ አስኪያጅ የሆነበት ድርጅት ሶስት መቶ አርባ ሚሊዮን ብር ጨረታውን አሸንፎ ውል እንዲዋዋል ከተደረገ እና በዚሁ አግባብ ሌሎችን ተቋራጮች ካገለሉና ወደትግበራ ካስገቡ በኋላ በተለይም ተኛ ተከሳሽ የመምሪያው ዳይሬክተር ከሆኑ በኋላ ተከሳሾች በጥቅም በመመሳጠር ሆን ብለው ተደጋጋሚ የለውጥ ስራ ትእዛዝ በመስጠት በ ቀን አም በወጣው የግዢ መመሪያ አንቀጽ ለተጨማሪ ስራ ቢፈጠር እንኳን ከዋናው ውል የገንዘብ መጠን መብለጥ እንደሌለበት እየከለከለ ይህንን በመጣስ በቁ በ ቀን አም በተጻፈ ደብዳቤ ኛ ተከሳሽ የውሉን ወይም ብር አንድ መቶ ዘጠኝ ሚሊዮን ብር ጭማሪ ስራ ያላግባብ ከህግ ውጭ በቀጥታ ለተቋራጩ እንዲሰጠው በማድረጋቸውና ፕሮጀክቱ በተያዘለት ጊዜና ወጪ መጠናቀቅ እያለበት በለውጥ ስራዎች ምክንያት ተደጋጋሚ የጊዜ ማራዘሚያ ጥያቄ በማቅረብና በመፍቀድ መጠናቀቅ ከነበረበት ከ ቀን አም ላይ ተጨማሪ የስራ ቀናትን በመፍቀድ ይህንን ተከትሎ ለዋጋ ማስተካከያ ብቻ ብር ሁለት መቶ ስድስት ሚሊዮን ብር ተጨማሪ እንዲከፈልና አጠቃላይ የስራውን ማጠናቀቂያ ዋጋም ወደ ብር ሰባት መቶ ፃያ ሚሊዮን ብር ያላግባብ አሳድገው በመክፈል ከውል ውጭ በጨረታ ያልተወዳደረበትን ከፍተኛ መጠን ያለውን ገንዘብ ለተቋራጩ በመክፈልና በለውጥ ስራዎች ምክንያት የጊዜ መራዘም ጋር ተያይዞ ከፍተኛ የመንግስት ሀብት እንዲባክን በማድረጋቸው በአጠቃላይም ኛ ተኛ እና ተኛ ተከሳሾች ከተኛ ተከሳሽ ጋር በጥቅም በመመሳጠር ባለስልጣኑ ከሚያከናውነው ግዢ ጋር በተያያዘ ተኛ ተከሳሽና ድርጅቱ የሚጠቀምበትን ዘዴ የፈጠሩና በስራ ተግባራቸው መሰረት በአደራ የተሰጣቸውን ሊከላከሉትና ሊጠብቁት የሚገባውን የመንግስትና የህዝብ ጥቅም የሚጎዳ ተግባር የፈጸሙ በመሆናቸው ተኛ ተከሳሽ የመንግስት ሰራተኛ ብቻ ሊፈጽመው በሚችል ወንጀል በሙሉ ፈቃዳቸውና እውቀታቸው ልዩ ተካፋይ በመሆን በወንጀሉ በመሳተፋቸው ሁሉም ተከሳሾች በዋና ወንጀል አድራጊነት በፈጸሙት የመንግስት ስራን በማያመች አኳኋን መምራት ከባድ የሙስና ወንጀል ተከሰዋል ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ምድብ ወንጀል ችሎት ከሳሽ የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ተከሳሽ የ ተከሳሽ ስም እድሜስራ አድራሻ ተዘርዝርአል ወንጀሉ በ አም የወጣውን የኢፌዲሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ የተመለከተውንተላልፎአምነትንበማጉደል የወንጀሉ ዝርዝር ተከሳሽ በ ቀን በ ተገቢ ያልሆነ ብልጽግና ለራሱ ለማግኘት አቅዶ የግል ተበዳይ ስም ለ አገልግሎት በአደራ እንዲቀመጥለት የሰጠውን የኢት ብር ለራሱ ጥቅም በማዋሉ ተከሷል በክስ ማመልከቻ ላይ የጊዜ አጠቃቀስን በተመለከተ የሚነሱ ጥያቄዎች በክስ ማመልከቻ ውስጥ ከሚገለጸው ወንጀሉ የተፈጸመበት ጊዜ ከሚለው ጽንሰ ሀሳብ ጋር በተያያዘ የሚነሱ ነጥቦች አሉወንጀሉ የተፈጸመበት ቀን ተከሳሽ መከላከያውን ለማቅረብ የሚጠቅመው ስለሆነ መገለጽ አለበትነገር ግን ወንጀሉ የተፈጸመበትን ጊዜ ማለትም ሰአትቀን ወዘተ በትክክል ለማወቅ ያልተቻለ በሚሆንበት ጊዜ ይሁንና ወንጀሉ የተፈጸመበት የጊዜ አካባቢ ማስቀመጥ የሚቻልበት በሆነ ጊዜ ምን ሊደረግ ይችላል። የሚል ጥያቄ በተደጋጋሚ ይነሳል በተለይም የክሱ ዝርዝር ሲዘጋጅ ቢቻል ሰአት እለት ቀን ወርና አመተምህረትን ማካተቱ ተገቢነት ያለው ሲሆን አንዳንዴ ግን ቀኑን ብቻ እንጂ ሰአቱን መጥቀስ የማይቻልበት ሁኔታ ሊኖር ይችላል ለምሳሌ በሙስና ወንጀል የማይገባ ተግባር የተፈጸመበት ደብዳቤ ቀኑን እንጂ ሰአቱን አይጠቅስም ስለሆነም ሰአቱ ካልተጠቀሰ ሊባል አይገባም ስለሆነም እስከተቻለ ድረስ የጊዜ ክፍልፋይ በክሱ ውስጥ ማስቀመጥ ነገር ግን ሕጉ በግልጽ ጊዜ ስለሚልና ጊዜ የተለያየ መገለጫ ስላለው ሰዓትና ቀን አልተጠቀሰም ተብሉ ከወዲሁ ክሱ አልተሟላም ማለት ትክክል አይደለም ከሙስና ወንጀል ክስ ጋር በተያያዘ በተለይ ሰዓትና ቀኑን በተለይ ለይቶ ለማወቅ የማይቻልበት አጋጣሚ ሲኖር የሙስና ወንጀል መፈጸሙ የፈጸመው ሰው እና የተፈጸመበት ወቅትጊዜ መረጋገጥ እስከተቻለ ድረስ በመከላከያ ማስረጃ አእስከሚስተባበል ድረስ ትክክለኛ ሰዓትና ቀኑ አልታወቀም ተብሎ ክስ እንዳይቀርብ ማድረግ ተገቢ አይመስልም ክስን ስለማሻሻል የወመሥሥሕቁ በተከሳሹ ላይ የቀረበው ክስ ውስጥ ዋና ስህተት የተገኘ ሲሆን ወይም ያልተጠቀሰ ነገር ሲገኝና ይኸውም ተከሳሹን የሚያሳስት ወይም ያሳሳተ በመሰለ ጊዜ ፍርዱ ከመሰጠቱ በፊት በማንኛውም ጊዜ በራሱ አስተያየት ወይም ማመልከቻ በቀረበለት ጊዜ እንደነገሩ ሁኔታ ክሱ እንዲለወጥ ወይም እንዲጨመር ወይም አዲስ ክስ እንዲዘጋጅ ፍርድ ቤቱ ማዘዝ እንደሚችል ይደነግጋል በተሰራው ስህተት ምክንያት ትክክለኛ ፍርድ ለመስጠት የማይቻል ከሆነም ክሱ እንዲሻሻል እንደሚደረግ ተመልክቷልየወመሥሥሕግ ቁ ክስ እንዲሻሻል ከሜጋብዙ ነገሮች ዋናው የክሱ ግልጽ አለመሆን ነው ይህንን ለማስወገድ ክሱ በተቻለ መጠን ከወንጀል ድንጋጌው ጋር በሚጣጣም መልኩ በወመሥሥሕግ ቁ አና በተደነገገው መሰረት ክሱን ማዘጋጀት እና ወንጀሉን የሚያቋቁመውን ፍሬነገር ብቻ በመግለጽ ፍሬነገሩን የሚያስረዱትን የማስረጃ መግለጫዎችንና ዝርዝሮችን በክሱ ውስጥ አለማካተት ነው ክሱ በተለወጠ ጊዜ በተጨመረ ወይም አዲስ ክስ በወጣ ጊዜ ለተከሳሹ ይነበብለትና እንዲረዳው ተደርጎ አንደተከሳሹ ዝግጅት ፍርድ ቤቱ ከመረመረ በላ ክሱ የሚሰማበትን ጊዜ ወስኖ ክሱ መሰማቱን ይቀጥላልየወመስስሕቁ የማስረጃ ዝርዝር ስለማያያዝ ከዚህ በላይ እንደተመለከትነው ስለክስ ማዘጋጀት በሚደነግጉት ድንጋጌዎች ውስጥ ከክሱ ጋር የማስረጃ ዝርዝር እንደሚቀርብ አያመለከትምስለማስረጃ ዝርዝር የሚደነግገው የወመስነስርአት ኑር ገጽ ህጉ ቁ ሲሆን ይኸው ቁጥርም ፍርድ ቤቱ ክሱ የሚሰማበትን ቀን ወስኖ ሁለቱም ወገኖች እንዲያውቁ እንደተደረገ የምስክሮቻቸውን ስምና አድራሻ ለመዝገብ ቤት ሹም እንዲያቀርቡ እና መጥሪያ አንዲወስዱእንዲሁም ኤግዚቢቶቻቸውን ነገሩ በሚሰማበት ቀን ፍርድ ቤት ማቅረብ እንዳለባቸው ነው የሚደነግገውአቃቤ ህጉም ሆነ ተከሳሹ የምስክር ዝርዝሮቻቸውን ለመዝገብ ቤት ሹም ያቀርባሉ ይላል እንጂ አንዱ ለሌላው የምስክሮቻቸውን ስምና አድራሻ ያሳውቃሉ አይልም የኤግዚቢትና ሌሎች ማስረጃዎችንም ቢሆን አንደኛው ለሌላኛው ይሰጣል አይልም አቃቤህግ ክሱ የሚሰማበት ቀን እንደተወሰነ ወዲያውኑ ማስረጃዎቹን ለማስገባት ይችላልተከሳሽ ግን መጥሪያው ሳይደርሰው በፊት ማስረጃዎቹን ለማስገባት አይችልምስለሆነም ማስረጃዎቹን እንዲያስገባ የሚጠበቀው መጥሪያው ከደረሰው በጊላ ነውይሁንና የአቃቤ ህግ ማስረጃ ሳይደርሰው በክሱ ላይ ብቻ ተመስርቶ ማስረጃውን እንዲያቀርብ ግዴታ መሆኑ የተከሳሽን የመከላከል መብት የሚያጣብብ ይመስላል የህገመንግስቱ አንቀጽ ተከሳሽ የተከሰሰበትን ማስረጃ የመመልከት መብት እንዳለው ይደነግጋል ስለሆነም መከላከያውን ለማዘጋጀት የአቃቤ ህግ ማስረጃዎችን ቀድሞ ማየት አግባብነት ያለው ነውአሁን በተግባር ያለው አሰራር ይህንን ህገመንግስታዊ መብት ለመተግበር በሚያስችል መልኩ አቃቤ ህግ ክስ ሲመሰርት ከክሱ ጋር ማስረጃዎችና የማስረጃ ዝርዝሮችን አያይዞ የሚያቀርብበት ነው ይህም የማስረጃ ዝርዝርና ማስረጃ ለተከሳሽ እንዲደርሰው ይደረጋል ክሱን ያስረዳሉ ተብለው የሚያያዙት ማስረጃዎች ከማስረጃ ዝርዝር ጋር የሚቀርቡ ሲሆን እያንዳንዱ የሰነድና የኤግዚቢት ማስረጃ ምን እንደሚያስረዳ የሚገለጽበት ነው ነገር ግን የምስክር ማስረጃዎችን በተመለከተ በአሰራር ያለው የምስክሮቹን ስምና አድራሻ መግለጽ ብቻ ነውሆኖም ይሄፄ አሰራር ተከሳሽ ምስክሮች በምን ጉዳይ ሊመሰክሩበት አንደሚችሉ ሊያውቅ ስለማይችል በምስክር አሰማም ጊዜ ተከሳሽ ተዘጋጅቶ መቅረብ እንዲችል በህገመንግስቱ እንደተደነገገው ማስረጃዎቹን የማየት መብቱን በሚያረጋግጥ መልኩ ምስክሮች የሚያስረዱት ፍሬነገር ምን እንደሆነ በማስረጃ ዝርዝሩ ላይ መገለጽ ያስፈልገዋል የመወያያ ጥያቄ ለምእት አመታት የዳበረው የወንጀል ህግ መንግስት ከፍተኛ አቅምና ጉልበት ስላለው ተከሳሽ ደግሞ በዚህ ደረጃ ስላልሆነ ተከሳሽን በሚጠቅም መልኩ ክርክሩን ማካሄድ ነውይሁንና አሁን አሁን አየመጡ ያሉ ልማዶች ይህንን ጥያቄ ውስጥ የሚያስገቡ ናቸውለምሳሌ ምስክሮች ሊጠቁ ይችላሉ ብሉ መንግሰት ካመነ ለምስክሮች ማንነታቸው ሳይታወቅ እንዲመሰክሩ የማድረግ አሰራር እየዳበረ ሲመጣ ተከሳሾች የመከላከል መብታቸው እንዲጎዳ ያደርጋል የሚል ጥያቄዎች እያስነሳ ነው በአቃቤ ህግበመንግስት በኩል የሚቀርበው ክርክር በሙስና ወንጀል የሚከሰሱት ሀብታምና ስልጣን ያላቸው ስለሆኑ ምስክሮችን ለማባበል ለማጥፋት አቅም ስላላቸው ምስክሮች ጥበቃ ሊደረግላቸው ይገባል የሚል ነው ነገር ግን ጉልበት አላቸው አቅም አላቸው የሚላቸውን ተከሳሾች አስሮና ክስ መስርቶ እያለ ከመንግስት አቅም በላይ ያላቸው አድርጎ ማቅረቡ ተገቢ ነው ወይ። መቃወሚያ ፍርድ ቤቱ ከዚህ በላይ እንደቀረበው የቅድመክስ ሂደት ስርአት እንዲከናወን ካልወሰነ ክሱ መደበኛ የሆነውን የወንጀል ክስ አሰማም ተከትሎ እንዲሄድ ያደርጋልለክሱ ክርክር አስተርጓሚ አስፈላጊ በሆነ ጊዜ ፍርድ ቤቱ ችሎታ ያለውን የፍርድ ቤት አስተርጓሚ ይመርጣልይህ ባልተገኘ ጊዜ ለተከሳሹ ወይም ለዐቃቤ ሕጉ ዘመድ ያልሆነ ወይም ለክሱ ምስክር ያልሆነ ችሎታ ያለው ሌላ ሰው ፍርድ ቤቱ ይመርጣል ክሱ ሊሰማ በተቀጠረበት ቀንና ሰዓት ክሱን ለመስማት ፍርድ ቤቱ ያስችላል በክሱ ፋይል የተጠቀሱት ተከራካሪዎች ይጠራሉ ተከሳሹ መቅረብ አለበት የወመሥሥሕግ ቁጥር ክሱን እንዲሰማና መከላከል እንዲችል ተከሳሹ ራሱ ወይም ከጠበቃው ጋር በችሎት መገኘት አለበት ተከሳሹ በበቂ ዘብ ተጠብቆ ይቀርባል አደገኛ ለመሆኑ ወይም የሀይል ተግባር የሚፈጽም ለመሆኑ ወይም ለማምለጥ የሚሞክር መሆኑን የሚያረጋገጥ በቂ ምክንያት ከሌለ በስተቀር በሰንሰለት ታስሮ አይቀርብም የወመሥሥሃሕግ ቁጥር ተከሳሹ በሳጥን ውስጥ ገብቶ ከቆመ በኋላ ማንነቱ እድሜውና ሥራው ይረጋገጣልየወመሥሥሕግ ቁጥር የችሎቱ ሰብሳቢ ዳኛ ክሱን ለተከሳሹ ካነበበለት በኋላ ተከሳሹ የክሱን ማመልከቻ የሚቃወም እንደሆነ ይጠይቀዋልየወመሥሥሕግ ቁጥር በወመስስሕቁ በመቃወሚያነት ሊቀርቡ የሚችሉ ጉዳዮች የተዘረዘሩ ሲሆኑ አነሱም የሚከተሉት ናቸው የክሱን ፎርም ወይም በክሱ ማመልከቻ የተገለጸውን በመቃወም ክሱ በሌላ ፍርድ ቤት ተጀምሮ በቀጠሮ ያለ መሆኑን ወይም በዚሁ ክስ ከዚህ ቀደም ተከሶ ነፃ የወጣ ወይም የጥፋተኛነት ውሳኔ የተሰጠበት መሆኑን ወይም ክስ የቀረበበት ወንጀል በይርጋ ሕግ የታገደ ወይም ምሕረት ወይም የዐዋጅ ምሕረትይቅርታ የተደረገለት መሆኑን ወይም ከሌሎች ወንጀለኞች ጋር በተከሰሰ ጊዜና ለብቻው ከሌሎቹ ተነጥሎ ክሱ ባይታይለት የሚጎዳው መሆኑን ወይም ክሱን ለማቅረብ በሕጉ መሠረት ፈቃድ ያልተሰጠ መሆኑን ወይም በሌላው ችሉት የቀረበው ክስ ሳይፈጸም በዚህ የወንጀል ክስ ውሳኔ ሊሰጥ የማይገባ መሆኑን ወይም ለፈጸማቸው ተግባሮች ኃላፊ ያለመሆኑን የሚገልጹ ሊሆኑ ይችላሉየወመሥሥሕግ ቁጥር በወመስስሕቁ የተዘረዘሩት አመላካች እንጂ ከተዘረዘሩትም ውጭ ቢሆን በመቃወሚያነት ሊቀርቡ እንደሚችሉ አስገዳጅ የሰበር ውሳኔ ተሰጥቶበታልበሰበር ውሳኔዎች ቅጽ የሰበር መቁ መቃወሚያዎቹ ከቀረቡ በኋላ ፍርድ ቤቱ በመቃወሚያው ላይ አቃቤ ህግ ያለውን መልስ እንዲሰጥ አድል ከሰጠውና አስተያየት ከሰማ በኋላ መቃወሚያውን በመቀበል ወይም ውድቅ በማድረግ ትአዛዝ ይሰጣልፍርድ ቤት ዐቃቤ ሕግ ሕግን በመጥቀስ ያቀረበውን መቃወሚያ ለመወሰን የሚችል ሲሆን ወይም የቀረበው መቃወሚያ ላይ ዐቃቤ ሕግ ተቃውሞ የሌለው አንደሆነ ፍርድ ቤቱ ወዲያውኑ ውሳኔ ይሰጣል የወመሥሥሕግ ቁ እና ማስረጃው ባለመሟላቱ ምክንያት ወዲያውኑ ውሳኔ መስጠት ያልተቻለ በሆነ ጊዜ ያለመዘግየት አስፈላጊ የሆነው ማስረጃ እንዲቀርብ ፍርድ ቤቱ ትአዛዝ ይሰጣል አስፈላጊወ ማስረጃ ሲቀርብለትም ወዲያውነ ውሳኔ ይሰጣል የወመሥሥሕግ ቁ እና ዐቃቤ ሕግ በተከሳሽ በቀረበው መቃወሚያ ላይ መልስ ወይም አስተያየት እንዲሰጥ እድል ስለሚሰጠው ጉዳዩን በማጥናት ሊቀርብ የሚችለውን መቃወሚያ ገምቶ ችሎት መቅረብ ይጠበቅበታልበተለይም ለጉዳዩ ካለው ቅርበት አንጻር ዐቃቤ ሕግ ተከሳሹ አሁን በተከሰሰበት ጉዳይነገር ክስ በሌላ ፍርድ ቤት ተጀምሮ በቀጠሮ ያለ መሆኑን ወይም በዚሁ ክስ ከዚህ ቀደም ተከሶ ነዓ የወጣ ወይም የጥፋተኛነት ውሳኔ የተሰጠበት መሆኑን ወይም ክስ የቀረበበት ወንጀል በይርጋ ሕግ የታገደ ወይም ምሕረት ወይም የዐዋጅ ምሕረት ይቅርታ የተደረገለት መሆን አለመሆኑን ዐቃቤ ሕግ አስቀድሞ አጣርቶ ሲሆን የክስ ማመልከቻ ከመዘጋጀቱ በፊት ዐውቆ አዲስ የክስ ማመልከቻ እንዳይዘጋጅ ማድረግ ይገባል የመወያያ ጥያቄ በተከሳሽ ሊቀርቡ ከሚችሉ መቃወሚያዎች አንዱ በወመሥሥሕግ ቁ እንደተመለከተው በክሱ ፎርም ወይም በክሱ ውስጥ ስለተገለጹጽት ነገሮች እንደሆኑ ያመለክታል በዚሁ ድንጋጌ ላይም ፍርድ ቤቱ በዚህ መልክ በክሱ ይዘት ላይ መቃወሚያ ከቀረበለት ከወመስስሕቁ ጀምሮ በተመለከተው መሰረት ክሱ እንዲለወጥ እንዲጨመር ወይም አዲስ ክስ እንዲዘጋጅ ሊያዝ አንደሚችል ተደንግጎአልበሙስና ወንጀል ክስ ከሚቀርቡ መቃወሚያዎች አንዱ ከፍሬነገሩ ወይም ይዘቱ አንጻር በቀላል ዋስትና በማያስከለክለው ክሱ ሊመሰረት ሲገባ በከባድ ክስ መመስረቱ ተገቢ አይደለም ስለሆነም ክሱ አግባብ ባለው አንቀጽ መሰረት ይስተካከል የሚል ነው ተከሳሽ የተከሰሰበት የሙስና ወንጀል ከአስር አመት በላይ የሚያስቀጣ ከሆነ ተከሳሽ የዋስትና መብት ስለማይኖረው ክሱ በከባድ የሙስና ወንጀል ድንጋጌ መሰረት መቅረቡ ከተከሳሽ በዋስትና ሆኖ የመከራከር መብት አንጻር መሰረታዊ ልዩነት ያለው ነው ነገር ግን ፍርድ ቤቶች ይፄ በማስረጃ የሚረጋገጥ ነው በማለት ውድቅ ሲያደርጉት ይታያል ከዚህ አንጻር በ የተቀመጠው ድንጋጌ በፍርድ ቤቶች ተግባራዊ እየተደረገ አይደለም በሚል የሚቀርብ ቅሬታ አለ ፍርድ ቤት የክሱን ፍሬነገር ተመልክቶ በዚህ አንቀጽ መሰረት ክሱ ተስተካክሎ ይቅረብ ብሎ የመወሰን ሀላፊነት እያለበት በማስረጃ ጊዜ የሚታወቅ ነው የሚለው የተከሳሽን መብት ያላግባብ የሚጎዳ ነው በሚል በሚቀርበው ቅሬታ ላይ ያላችሁ አስተያየት ምንድነው። ብሎ መተንበይና መዘጋጀት ያስፈልጋል ለዚህ ደግሞ የተቃራኒ ወገን መከላከያ ማስረጃው መግለጫተቃራኒ ወገን አቃቤ ህግ ላቀረባቸው ምስክሮች መስቀለኛ ጥያቄ ጠይቆ ከሆነ ከጠየቃቸው ጥያቄዎች በመነሳት የተቃራኒ ወገን ምስክሮቹን በዋና ጥያቄ ሊያስመሰክራቸው የሚፈልጋቸውን ነጥቦች መገመት ይቻላል ከእነዚህ የመረጃ ምንጮች በመነሳት የተቃራኒ ወገን ምስክሮች ምን የሀሰት ቃል ሊመሰክሩ አንደሚችሉ እንዲሁም በምን መልኩ የአቃቤ ህግን ክርክር በመደገፍ ምስክርነት ሊሰጡ እንደሚችሉ ለማወቅ ጥረት ማድረግና መገመት ያስፈልጋል ስለሆነም በተቻለ መጠን አቃቤ ህግ የሚጠይቃቸው መስቀለኛ ጥያቄዎች ቀደም ብለው የተዘጋጀባቸው ቢሆኑ ይመረጣል በጽሁፍ አዘጋጅቶ መቅረብ ተመራጭነት አለውይሁንና እንዳለ ማንበብ ማለት አይደለም መስቀለኛ ጥያቄ ሲጠየቅ ምስክሩን እያዩ መልሱን አየሰሙ መልሱን ያቀረበበትን መንገድ አያዩ ማድረጉ የጥያቄዎችን ቅደም ተከተል እንደሁኔታው መለዋወጥን አስፈላጊ የሚያደርገው ሊሆን ስለሚችል እያነበቡ ከመጠየቅ ምስክሩን አየተመለከቱ ጥያቄ መጠየቅ ይመረጣል ስለሆነም የጥያቄዎችን ሀሳብ የያዙ ርእሶች አውትላይን ማዘጋጀት በቂ እንደሆነ ይመከራል ከዚህ በተጨማሪ መስቀለኛ ጥያቄ መጠየቅ ሲጀመር የሚጠየቁት ጥያቄዎች የምስክሩን ባህርይ ወይም ተአማኒነት ጥያቄ ውስጥ ከሚያስገቡት ጥያቄዎች በስተቀር በዋና ጥያቄ ለተጠየቁ ጥያቄዎች ብቻ መሆኑን ማረጋገጥ ያስፈልጋል በመስቀለኛ ጥያቄ ጊዜ የሚከተሉት አካፄዶች ሊተገበሩ ይገባል የመስቀለኛ ጥያቄ ሲቀርብ በመጀመሪያ ተራ ላይ ሊቀርብ የሚገባው ጥያቄ የምስክሩን ማንነትባህርይ ጥያቄ ውስጥ ሊያስገባ የሚችል ወይም ምስክሩ የሚሰጠው ቃል ሊታመን የሚገባ እንዳልሆነ የሚያሳይ ሊሆን ይገባል የምስክሩን ተአማኒነት ጥያቄ ውስጥ ሊያስገቡ ከሚችሉ ለምሳሌ ከጥቅም ግጭት ጋር በተያያዘ ምስክሩ ከተከሳሽ ወይም በወንጀሉ ተጎጂ ከሆነው ሰው ጋር የተለየ ዝምድና ጠብ ወይም ቁርሾ ወይም የጥቅም ግንኙነት የለኝም ብሎ ሊመሰክር ይችላል እንዲህ ባለጊዜ ተከሳሹ በመስቀለኛ ጥያቄ ጊዜ ይህንነ ዝምድና ጸብ የጥቅም ግንኙነት የለኝም ብሎ የሰጠውን ምስክርነት እንዲደግመው በማድረግ ደብቆት ያልገለጸውን የጥቅም ግንኙነት ወይም በወንጀሉ ተጎጂ ከሆነው ሰው ጋር ያለውን ቁርሾ ወይም ቂም ወይም አለመግባባት መኖሩን የሚያስረዱ ቃላቶችን እንዲናገር የማይስተባበሉ የሰነድ ወይም ሌሎች ማስረጃዎችን እያቀረቡ ምስክሩ ሊታመን የማይችል ሀሰተኛ ነው የሚል ድምዳሜ ላይ ፍርድ ቤቱ እንዲደርስ ማሳየት ያስፈልጋል ምስክሩ በክርክሩ የሚመሰክርለት ወገን ቢያሸንና የገንዘብ ወይም የፋይናንስ ጥቅም የሚያገኝ ሊሆን ይችላል ስለሆነም ይህንን ጥቅም ለማግኘት ስለመዋዋሉ ወይም የሚያገኝ ስለመሆኑ ለፍርድ ቤቱ በመግለጽ እንዲያምን ማድረግ ወይም የወንጀሉ ሰለባተጎጂ ከሆነው ሰው ጋር ጥላቻ እንዳለው የሚያሳዩ ሆነ ብሎ ለመበቀል ብሎ እንደሆነ ለማሳየት ማለት ነው ማስረጃዎች ካሉ እነዚህን በማቅረብ ተአማኒነቱን ጥያቄ ውስጥ ለማስገባት መሞከር ይገባል በቀጣይነት የሚጠየቁት ጥያቄዎች ምስክሩ በአዎንታዊነት የሚመልሳቸውን ቅድሚያ መስጠት ይመረጣል መስቀለኛ ጥያቄ ሲጀመር በመሪ ጥያቄነት ተጠይቀው ከምስክሩ መልስ ለማግኘት የሚጠየቁት ጥያቄዎች ከምስክሩ ጋር ፍጥጫን የማያስነሱ ምስክሩ የሚመሰክርለትን ሰው የጠቀመ የሚመስለውን በቀላሉ ሊያምናቸዉ ወይም ሊስማማባቸዉ የሚችሉ ፍሬነገሮችን የሚመለከቱ መሆን ይገባቸዋል ይህን ማድረግ በዐቃቤህጉና በተከሳሽ ምስክር መካከል ሰላማዊ ሁኔታ ይፈጥራል ይህ ማለት ደግሞ ዐቃቤህግ ለክሱ እጅግ አስፈላጊ የሚላቸዉን ነጥቦች መጀመሪያ ላይ ማንሳት የለበትም ማለት ነዉ እነዚህን ጉዳዮች ከመነሻዉ ከገለጸ ምስክሩ የመስቀለኛ ጥያቄዉን ዓላማ በቀላሉ ማወቅ ስለሚችልና ይህም ምስክሩ በዋና ጥያቄ ጊዜ ከተናገረዉ ሊቃረን ስለሚችል ምስክሩ ይህን የተፈለገ ነገር ለመስጠት አይፈቅድም በሚችለዉ መንገድ ራሱን ከመቃረን ለማዳን የማስተካከያ መረጃዎችን ከመግለጽ ያለፈ ነገር ለመፈጸም ፈቃደኛ አንዳይሆን ያደርገዋል ስለዚህ ዐቃቤህግ መነሻዉ ላይ ከዋና ጥያቄ ሂደት በተቃራኒ ዋና ነጥቦችን ሳይሆን ዝርዝር ጉዳዮችን በተቻለ መጠን ምስክሩ የማይክዳቸዉን እንዲያነሳ ይመከራል ሌላው ለመስቀለኛ ጥያቄው መልስ የሚሰጠው ምስክር የመጨረሻው ውጤት ምን እንደሆነ አንዳያውቅ በሚያስችል መልኩ ጥያቄዎችን ማቅረብ ነው ዐቃቤህግ የመስቀለኛ ጥያቄ ዓላማዉን ለመደበቅ በጥያቄና መልሱ ሂደት ጊዜ ከአንድ የጥያቄ ፃሳብ ወደሌላዉ በመዝለል ምስክሩ የነገሩን አቅጣጫ እንዳይገነዘብ እንዲያደርግ ይመከራል ጥያቄዎች ቅደም ተከተላቸውን ጠብቀው ከቀረቡ ምስክሩ የጥያቄው ዓላማ ሊገባው ስለሚችል የሚፈለገውን ውጤት ላያገኝ ይችላል ለምሳሌ አራሱ ምስክሩ በዋና ጥያቄ ጊዜ በሰጣቸው ምስክርነቶች ውስጥ እርስ በራሳቸው የሚቃረኑ መልሶችን በማሳየት ምስክሩ የሰጣቸው ሀሳቦች ሊታመኑ የማይችሉ መሆናቸውን ለማሳየት የጥያቄው ቅደም ተከተልም በመጀመሪያ ለሚመሰክርለት ወገን ይጠቅማል ብሎ የሰጠውን ምስክርነት በመጀመሪያ ጠይቆ አዎንታዊ ምላሽ እንዲሰጥ ከተደረገ በኋላ ቀጥሎ ከዚህ ጋር በመቃረን በዋና ጥያቄ የሰጠውን ምላሽ አንዲመልስ መጠየቅ ነው ምስክሩ በዚህ ጊዜ በዋና ጥያቄ የሰጠውን ምላሽ አሁን መቃረኑን ሲያውቅ አልተናገርኩም ብሎ ሊክድ ወይም ማብራሪያ ለመስጠት ሊሞክር ይችላል ቢክድም በዋና ጥያቄ መልሱ የተመዘገበ ስለሚሆን መካዱ የሚያመጣው ለውጥ የለም ለማብራራትና ሁለቱ መልሶች የማይቃረኑ መሆናቸውን ለማሳመን እንዲሞክር ግን በአቃቤ ህጉ አድል ሊሰጠው አይገባምያልጠየቅኩት ስለሆነ አትመልስልኝ ብሎ ለፍርድ ቤቱ በማመልከት ማብራሪያው እንዲቆም ማመልከት አለበት ምስክሩ በአይታ በመስማት ወዘተ በስሜት ህዋሳት ለመረዳት የማያስችሉ መረጃዎችን ከሰጠ እነዚህን በስሜት ህዋሳቱ ሊረዳ እንደማይችል የነበረበትን ርቀት በመጀመሪያ በማስቀመጥ ሊረዳ አለመቻሉን ስለሆነም ሀሰት መሆኑን ማሳየት ያስፈልጋል የተከሳሽ ምስክር ለዐቃቤህግ ክስ ገንቢ የሆነ ምስክርነት ከሚሰጥባቸዉ አጋጣሚዎች አንዱ መዋሸት ነዉ መዋሸቱን የምናዉቅ ከሆነ ከምስክርነቱ በተቃራኒ የሆነዉን ዕዉነተኛዉን ታሪክ የሚያሳይ ማስረጃ አለን ማለት ነዉ ስለዚህ ምስክሩ ሲዋሽ ካገኘነዉ በዚሁ ዉሸቱ እንዲቀጥልበት የሚያደርጉ ጥያቄዎችን ማንሳት እንጂ መዋሸቱን ያወቅንበት መሆኑን የሚገልጽ ምንም ነገር ማድረግ የለብንም ምክንያቱም ይህን ከገለጽን የዋሸበትን ሁኔታ ያስተካክላል ስለዚህ ዐቃቤህግ ምስክሩ የማይታመን ወይም የሚዋሽ መሆኑን የሚያስረዳበትን አጋጣሚ ያጣል ማለት ነዉ ምስክሩ በዋና ጥያቄው የአቃቤ ህጉን ክስና ክርክር የሚደግፉ ሀሳቦችን ተናግሮ ከሆነ እነዚህን መልሶ እንዲያረጋግጥ መሪ ጥያቄ ብቻ መጠየቅ ይቻላል ይሁንና ይፄ ማለት በዋና ጥያቄ የመለሰውን ሁሉ መልሶ መጠየቅ ማለት አይደለም ፍርድ ቤቱ ትኩረት እንዲሰጥባቸው የሚፈለጉትን ብቻ አጉልቶ ለማሳየት በሚያስችል ደረጃ ብቻ መሆን አለበት የሰነድ ማስረጃዎች ግራፍና ቻርትን ጨምሮ ምስክሩ እንዲያብራራ ወይም ደግሞ በመስቀለኛ ጥያቄ የሚፈለገውን መልእክት ለማስተላለፍ ስለሚጠቅም በሚፈለገው ኮፒ አዘጋጅቶ ምስክሩ አራሱ ይዞ እራሱ እያነበበ እንዲያረጋግጥ ማድረግ የሰነድ ማስረጃው የበለጠ ተአማኒነት እንዲኖረው ዳኛውም ትኩረት እንዲሰጠው ያደርጋል የምስክሩን መልስ በትክክል ማዳመጥ አንዳንዴ ምስክሩ ራሱ ለመስቀለኛ ጥያቄ በሚመልስበት ጊዜ በዋና ጥያቄ ጊዜ ላልተነሱ ሀሳቦች መንገድ ሊከፍት ይችላል በዚህ ጊዜ ምስክሩ ራሱ ባነሳዉ ነገር ላይ ሌላ መስቀለኛ ጥያቄ የማይጠየቅበት ምክንያት አይኖርም ስለዚህ ዐቃቤህግ አነዚህን አጋጣሚዎች በንቃት መጠባበቅ ይገባዋል ለዚህም ምስክርነቱን በሚገባ ማዳመጥ ይኖርበታል ምስክሩ ከሚሰጣቸው መልሶች ተነስቶ ቀጣዩን ጥያቄ ለመጠየቅ ሳይቻኮሉ ተረጋግቶ ጊዜ ወስዶ መጠየቅ ቀድሞ መዘጋጀት አስፈላጊነቱ እንደተጠበቀ ሆኖ በችሎት ላይ ሊሆን የሚችለውን መገመት ስለማይቻል ልትጠይቀው የምትችለው ጥያቄ ውጤታማ እንዲሆን ለጊዜው ትክክለኛው ጥያቄ እስኪመጣልህ ጠብቅ ጥያቄውን አጭር ማድረግግልጽ የማያሻሙ ቃላቶች መጠቀም በአንድ ጥያቄ ውስጥ አንድ ጥያቄ ብቻ መጠየቅ ከምስክሩ ጋር አለመጣላት ምስክሩ ታማኝ አለመሆኑን ለመግለጽ የምንጠቀምበት አገላለጽ ምስክሩን ሊያስቆጣው ስለሚችል በጥንቃቄ መካሄድ አለበት ምስክሩን ስንጠይቀው ሰብአዊ ክብሩን በመጠበቅ በፍሬ ነገሮች ላይ በማትኮር ብቻ መሆን አለበት ምስክርን ማስፈራራት እና ማንጓጠጥ የተከለከለ ነዉ ምስክሩ ዐቃቤህግ የሚፈልገዉን እንዲል መገደድ የለበትም አዘዉትሮ በፍርድ ቤቶች በሚደረግ ክርክር ጊዜ የሚስተዋል በህግ ባለሙያዎች ዐቃብያነ ህግ ጠበቆች ዳኞች የሚባል አንድ ነገር አለ ምስክሩ እነዚህ ባለሙያዎች እንደፈለጉት ወይም ዕዉነት ነዉ ብለዉ እንደሚያስቡት ሳይናገር በቀረ ጊዜ በሃሰት መመስከር በወንጀል እንደሚያስቀጣ ይነግሩታል ይህ ነገር ማስፈራራት ከመሆኑ በተረፈ ነገሩ ተሰምቶ ሳያልቅ እና ምስክሩ የተናገረዉ ሃሰት ይሁን ዕዉነት ሳይረጋገጥ በጉዳዩም ላይ በምስክሩም ላይ ፍርድ የመስጠት ያህል ይሆናል ከዐቃቤህግ የህግ ጠባቂነት ሚና አኳያም የሰዉን መብት የሚደነግጉ ህጎችን የመጣስ ዉጤት ይኖረዋል እንዲህ አይነት ሁኔታ ሲያጋጥም ፍርድ ቤቶች የማስቆም አርምጃ መውሰድ አለባቸው የመስቀለኛ ጥያቄ ዋና አላማ ምስክሩ ተአማኒ አለመሆኑን ማሳየት ወይምእና ክስህን የሚጠቅም ምስክርነት ከምስክሩ ማውጣጣት ነውስለሆነም ምስክሩ እንዲያብራራ አለመፍቀድና መልሱ አዎ ወይም አይደለም ብቻ እንዲሆን ማድረግ ያስፈልጋል የመጨረሻ መጨረሻ ተቃራኒህ የሰጠው ምስክርነት በጉዳዩ በክሱና ክርክሩ ላይ አሉታዊ ውጤት የሚያመጣ ከሆነ ባለመጠየቅህ የምታድነው ነገር ከሌለ የራሱን ምስክርነት ቢያጠናክረውም የሚያመጣው ለውጥ ስለሌለበተቻለ መጠን ሊያስተባብልልኝ ይችላል ያልከውን ሁሉ ጠይቀው ከዚህ በተረፈ በመስቀለኛ ጥያቄ ጊዜ ተጠይቀው የተመለሱ መልሶችን ቅራኔያቸውን አርስ በራሳቸው የሚጋጩ መልሶች መስጠቱና መመዝገባቸውን ማረጋገጥ እንጂ እርስ በራሳቸው የሚጋጩ ስለመሆናቸው በመስቀለኛ ጥያቄ ላይ ማብራሪያ የሚቀርብበት አይደለም የተከራካሪ ወገን የሰጣቸው ምስክርነቶች እርስ በራሳቸው የሚጋጩና ተአማኒ ስላለመሆናቸው በተቃራኒው የአቃቤ ህግን ክስ የሚያጠናክሩ ስለመሆናቸው ማብራሪያ የሚቀርበው በንግግር ማቆሚያ ጊዜ ነው በመስቀለኛ ጥያቄ ጊዜ ምስክሩ ሊክዳቸዉ የማይችሉ ፍሬነገሮችን መሰረት በማድረግ ዐቃቤህግ ለሚያቀርባቸዉ ጥያቄዎች በሚገኙ መልሶች የሚገነባ ታሪክ ሊኖር ይችላል በመስቀለኛ ጥያቄ ጊዜ በመልሶቹ መካከል ቅራኔ ለምን እንደተፈጠረ ምስክሩ እንዲናገር ከተጠየቀ መልሱ የተከሳሹን ክርክር የሚጎዳ ከመሰለዉ ወይም ከሆነ ምስክሩ የጥያቄዉ አቅጣጫ ስለሚገባዉ ቀደም ሲል የሰጣቸዉን መልሶች የሚያስተካክል መልስ ሊሰጥ ስለዚህ ለክሱ የሚረዳዉን ነገር የመደበቅ ተግባር ሊፈጽም ይችላል ይህም እንኳ ባይሆን ተከሳሹ ወይም ጠበቃዉ በክርክሩ ላይ በመስቀለኛ ምኞበሪሁ ተከለብርሀን ጥያቄ ጊዜ የደረሰዉን ጉዳት በድጋሚ ጥያቄ ጊዜ የማስተካከል ስራ እንዲሰራ የማባነን ዉጤት ይኖረዋል ይህም ካልሆነ ፍርድቤቱ ራሱ በማጣሪያ ጥያቄ ጊዜ ነገሩን እንዲያነሳ ምስክሩም በዚህ አጋጣሚ ነገሩን የሚያድበሰብስ ወይም የሚያርም ተግባር እንዲፈጽም የማስታወስ ዉጤት ይኖረዋል በተግባር ሲደረግ የሚስተዋለዉም እንዲህ ያለ ዉጤትን የሚያመጣ አጠያየቅ ነዉ ስለዚህ ይህን የነገሩን ማሰሪያ ጥያቄ ዐቃቤህግ መጠየቅ የለበትም ቀላልና ተራ በሚመስሉ ጥያቄዎች የተገነባዉ ታሪክ እንድምታ በመጨረሻ በክርክር ማቆሚያ ንግግር ጊዜ የሚቀርብ ነው ሰው ነህና በመስቀለኛ ጥያቄ ልትጠይቅ ሲገባህ ሳትጠይቅ ምስክርነቱ ካለፈ በኋላ ወይኔ ይሄንን በጠየቅኩት ልትል ትችላለህሰው ስለሆንክ ልትስት ትችላለህእንዲህ አይነት ነገር እንዳያጋጥም ዋስትና ልትሰጥ አትችልም ይህንን አደጋ ለመቀነስ የምትችለው ቀደም ብለህ ምን ብሎ ይመሰክራል ብለህ ዝግጅት በማድረግ ብቻ ነውቹሮ ዞሮ ምስክር የሚያቀርበውን ምስክርነት ሁሉ ማስተባበል ይቻላል ማለት አይደለም ዋሽቶም ቢሆን ማስተባበል የማይቻልበት ሁኔታ ሊኖር ይችላል ለማንኛወም ወሳኙ በቂ ዝግጅት ማድረግ ጥያቄዎችን ማዘጋጀትና ደጋግሞ በመከላለስ መዘጋጀት ነው ድጋሚ ጥያቄ በወመስስሕቁ እንደተደነገገው አቃቤ ህጉ ወይም ጠበቃው በመስቀለኛ ጥያቄ የተነሳውን ነገር ለማጣራት ብቻ ድጋሚ ጥያቄ ይጠይቃል ድጋሚ ጥያቄ በመስቀለኛ ጥያቄ ጥርጣሬ ውስጥ የገባውን የምስክሩን ቃል መልሶ ለመገንባት የሚቀርብ ጥያቄ ነው ስለሆነም በመስቀለኛ ጥያቄ በመለሰው መልስ ላይ ብቻ ያተኮረ ነው ዐቃቤ ሕግ ድጋሚ ጥያቄ በመጠየቅ ሦስት ነገሮች ማሳካት ይችላል ታማኝነቱ ጥያቄ ውስጥ የገባውን ቃል እንደገና ለማቋቋም መስቀለያ ጥያቄ ሲጠየቅ ፍርድ ቤት በስሕተት ግንዛቤ የወሰደባቸው ብሉ የሚገምታቸውን ነጥቦች ለማስተካከል በመስቀለያ ጥያቄ የተነሱ ነጥቦችን መሠረት በማድረግ አዳዲስና ጠቃሚ ፍሬ ነገሮች ለመገንባት ሊጠቀምበት ይችላል በመስቀለኛ ጥያቄ አዎን ወይም አይደለም ብቻ በማለት የአቃቤ ህግን ክስ እንዲዳከም ወይም ጥርጣሬ ውስጥ እንዲገባ የተደረጉትን ነጥቦች በሚመለከት አቃቤ ህጉ በድጋሚ ጥያቄ ማብራሪያ እንዲሰጥ በመጠየቅ ጥርጣሬ ውስጥ የገባ የመሰለውን የክሱን ፍሬነገሮች እንደገና ለመገንባት ሊጠቀምበት ይገባል ለምሳሌ በዋና ጥያቄ እና በመስቀልያ ጥያቄ ወቅት ስለ አንድ ጉዳይ ምስክሩ የተለያየ መልስ ሰጥቶ እንደሆነ የትኛው ትክክል እንደሆነ በድጋሜ ጥያቄ ጊዜ ጠይቆ ያረጋግጣል በዋና ጥያቄ እንዲህ ብለሃል በመስቀልያ ጥያቄ ጊዜ ደግሞ ስለዚያው ጉዳይ ተቃራኒ የሆነ መልስ ሰጥተፃል የትኛው ነው ትክክል ብሎ ይጠይቀዋል በዚህ ጊዜ ለማብራራት እድል ያገኛል ማለት ነው አስጠቂ ምስክር አንዳንድ ምስክሮች የሚሰጡት ቃል ለክሱ በጣም ጠቃሚ ሆኖ ነገር ግን ለአቃቤ ህጉ ክስ ምስክርነት ለመስጠት ፈቃደኛ ላይሆኑ ይችላሉተቃራኒው ተከራካሪ አነዚህን ሰዎች በምስክርነት ስለማይጠራቸው የሚያውቁትን ነገር በመስቀለኛ ጥያቄ ለማስተባበል የማይቻልበት ሁኔታ ሊኖር ይችላል በሌላ ሁኔታ ደግሞ አቃቤ ህግ ምስክር ይሰጥልኛል ብሎ የጠራው ምስክር ባልተጠበቀ ሁኔታ አቃቤ ህጉ ከሚጠብቀው ምስክርነት ውጪ ምስክርነት በመስጠት ለምሳሌ ለሚጠየቀው ጥያቄ ሁሉ አላውቅም በማለት ተከሳሽን የሚረዳ ምስክርነት ሊሰጥ ይችላል አንዲህ አይነት ሁኔታ ሲያጋጥም ምን ማድረግ ይቻላል። በፀረ ሙስና የማስረጃና ልዩ ስነስርአት ህግ አንቀጽ በአቃቤ ህግ ወይም በመከላከያ ምስክርነት የቀረበ ማንኛውም ሰው በምስክርነት በተጠራበት ጉዳይ እውነቱን ለመናገር ባለመፈለግ ቀድሞ ከሰጠው ምስክርነት ቃል የሚቃረን የምስክርነት ቃል የሰጠ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ ምስክሩን ያቀረበውን ወገን መሪ ጥያቄ እንዲጠይቅ ሊፈቅድለት እንደሚችል ተደነግጓልፍርድ ቤቱ መሪ ጥያቄ እንዲጠየቅ ከመፍቀዱ በፊት ተቃራኒ የምስክርነት ቃል የሰጠ መሆን አለመሆኑን ምስክሩን ይጠይቀዋል ምስክሩ ተቃራኒ የምስክርነት ቃል መስጠቱን ከተቀበለ መሪ ጥያቄው ይፈቀዳል ምስክሩ ተቃራኒ የምስክርነት ቃል መስጠቱን የካደ እንደሆነ ፍርድ ቤቱ ምስክሩ ተቃራኒ ቃል መስጠት አለመስጠቱን ይወስናል ፍርድ ቤቱ ይህንን ለመወሰን ማስረጃዎች ሊቀርቡለት ይገባል ይህንን ማስረጃ የማቅረብ ሸክሙ ደግሞ ምስክሩን ያስጠራው ወገን ነው ከዚህ አንጻር ለምሳሌ በወመስስሕቁ እንደተደነገገው ምስክሩ በምርመራ ጊዜ የሰጠው ቃል በችሎት ከሰጠው ቃል ጋር የተለየ መሆኑን አቃቤ ህጉ በማሳየት መሪ ጥያቄ እንዲጠይቅ እንዲፈቀድለት ለማድረግ ይችላል መሪ ጥያቄ መጠየቅ የሚኖረው ጠቀሜታ ምስክሮች አቃቤ ህጉ በሚፈልገው ጉዳይ ላይ ብቻ አዎን አይደለም በማለት ብቻ ምላሽ አንዲሰጡ ያደርጋቸዋል ስለሆነም ክሱን በሚያፈርስ መልኩ አና ተቃራኒን ሊጠቅም በሚችል መልኩ የመመስከር እድላቸው እንዲገደብ ያደርጋልእርግጥ ተቃራኒው ወገን መስቀለኛ ጥያቄ እንዲጠይቃቸው መፈቀዱ ስለማይቀር በተገኘው አጋጣሚ በመስቀለኛ ጥያቄ ገደብ ስለሌለው አቃቤ ህግ በጠየቃቸው መሪ ጥያቄዎች መልስ ዙሪያ ማብራሪያ እንዲሰጥ በማድረግ አቃቤ ህጉ ያስገኘውን ምስክርነት ቃል ሊያጣጥሉት ይችላሉ ስለሆነም ሙሉ በሙሉ ዋስትና ይሰጠኛል የሚባል አይደለም ምርጫ ከሌለ ግን ሊወሰድ የሚችል አማራጭ ነው የተከሳሽ መከላከያ ማስረጃ አቃቤ ህግ ማስረጃዎችን አሰምቶ ካጠናቀቀ በኋላ ፍርድ ቤቱ የአቃቤ ህግ ማስረጃ ተከሳሹን ጥፋተኛ የሚያደርገው ሆኖ ባልተገኘ ጊዜ ማፍረሻ ማስረጃ ማቅረብ ሳያስፈልግ ተከሳሹ በነጻ እንዲለቀቅ ፍርድ ቤቱ ያዛልየወመሥሥሕግ ቁጥር የመወያያ ጥያቄ ማሰረጃውን መርምሮ ማስረጃው ተከሳሹን ጥፋተኛ ለማድረግ የሚያስችል በቂ ማስረጃ ሆኖ ያላገኘው እንደሆነ ተከሳሹ በነጻ እንዲለቀቅ ይወስናል ይላል የማስረጃው ሚዛን ደረጃ ምን መሆን አለበት። ነገር ግን ተከሳሹ በቀረበበት ማስረጃ መሠረት የተመሰከረበት ከሆነ ተከሳሹ መከላከያው እንዲጀምርና ማስረጃዎቹን እንዲያቀርብ ለተከሳሹ ፍርድ ቤቱ ይነግረዋልዳየወመሥሥሕግ ቁጥር ተከሳሹ ከዚህ በላይ አቃቤ ህጉ እንደሚያደርገው ሁሉ የመከላከያ ክርክሩንና ማስረጃዎቹ ምን እንደሚያስረዱለት የመክፈቻ ንግግር አጭር መግለጫ በመስጠት መከላከያውን ይከፍታልተከሳሹ በመከላከያ ክርክሩ ቃሉን መስጠት የፈለገ እንደሆነ በመጀመሪያ ቃሉን ይሰጣል ተከሳሹም በሚሰጠው ቃል መስቀልያ ጥያቄ ሊጠየቅ አይችልም ሆኖም ተከሳሹ ስለሰጠው ቃል ፍርድ ቤቱ ነገሩን ለማብራራት መጠየቅ ይችላል የወመሥሥሕግ ቁጥር እና በመቀጠልም ተከሳሽ የመከላከያ ምስክሮቹን አቅርቦ ያሰማል ሂደቱም ከዚህ በላይ እንደተገለጸው በዋና ጥያቄ በመስቀለኛ ጥያቄ እና በድጋሚ ጥያቄ ይመራል መቃወሚያዎች ምስክር በማሰማት ጊዜ ከሚነሱ አከራካሪ ጉዳዮች በተከራካሪ ወገኖች ለምስክር ለሚቀርቡ ጥያቄዎች መቅረብ የለባቸውም በሚል የሚቀርቡ አንዲሁም ምስክሩ በሚሰጣቸው መልሶች ላይ መልስ መስጠቱ ይቁም ወይም ይቋረጥ በሚል የሚቀርቡ መቃወሚያዎች ናቸውበዚህ መልክ በሚቀርቡ መቃወሚያዎች ላይ ፍርድ ቤቱ የሁለቱን ወገኖች አስተያየት ከሰማ በኋላ ጥያቄው ይቅረብ ወይም አይቅረብ እንዲሁም ምስክሩ የሚሰጠው መልስ ላይ መልሱን ይቀጥል ወይም አይቀጥል ብሎ ብይን ይሰጣል አቃቤ ህግ ምስክሩን በሚያስመሰክርበትም ጊዜ ሆነ መስቀለኛ ጥያቄ ሲጠይቅ በተቃራኒ ወገን መቃወሚያ ሊቀርብበት ይችላልበተመሳሳይ ተቃራኒ ወገን ምስክሩን በሚጠይቀው ጥያቄ ላይ አግባብነት የሌለው ጥያቄ አንስቶ ከሆነ አቃቤ ህግ ጥያቄው እንዳይመለስ መቃወሚያ ማቅረብ ይኖርበታልየመቃወም ዐሀፀፀዐቨበ ዓላማ የታወቀ ነው ምስክሩ ፍትሃዊ ባልሆነ መልኩ ምስክርነት እንዳይሰጥ ወይም መመስከር ያለበትን ጉዳይ ሳይመሰክር ከችሎት እንዳይነሳ ማድረግ ነውየወመስስሕግ ቁ አቃቤ ህጉ ወይም ተከሳሹ አንድ ማስረጃ ሊቀርብ አይገባም ወይም ምስክሩ ጥያቄ ሊጠየቅ አይገባም ብሎ ሲቃወም ጥያቄው ወይም ማስረጃው የሚገባ መሆን አለመሆኑን ፍርድ ቤቱ ወዲያው ይወስናል በማለት ይደነግጋል በተለምዶ አንደሚታወቀው በማንኛውም መልኩ በሚቀርቡ ጥያቄዎች ላይ ተከራካሪ ወገኖች መቃወሚያ ሲያነሱፍርድ ቤትም ብይን ሲያሳርፍበት ይስተዋላል በዋና ጥያቄ ላይ መሪ ጥያቄ ብቻ ሳይሆን መሪ ያልሆኑ ጥያቄዎችም በተደጋጋሚ መቃወሚያ ይነሳባቸዋልበፍርድ ቤት ሙግት የተከራካሪ ወገንን ጥቅሞች የሚጎዳ ጥያቄ ሲቀርብ በተለይ ደግሞ በዋና ጥያቄ ጊዜ መሪ ጥያቄ ሲቀርብ መቃወም አስፈላጊ ነው ይሁንና በሆነ ባልሆነው መቃወም ደግሞ ተገቢ አይደለምከዚህ አንጻር በዋና ጥያቄም ሆነ በመስቀለኛ ጥያቂ በተቃራኒ ወገን ሊቀርቡ የሚችሉ መቃወሚያዎች ምን ሊሆኑ እንደሚችል በመገመት መቃወሚያዎቹ እንዳይነሱ ጥንቃቄ ማድረግ ሊነሱ የሚችሉ ከሆነ ደግሞ ምን አይነት መልስ መመለስ እንደሚኖርበት ተዘጋጅቶ መቅረብ ይኖርበታል ዐቃቤ ሕግ መቃወሚያ ሲያቀርብ የሚከተሉት ነጥቦች ግምት ውስጥ ማስገባት አለበት በተደጋጋሚ መቃወሚያ ማቅረብ ታማኝነት ይሸረሽራል ምስክሩ የሚሰጠው መልስ ምን ያህል ክሱን የሚጐዳ መሆኑንና አለመሆኑን ማጤን ያስፈልጋል የምታቀርበው መቃወሚያ የሕግ መሠረት ያለው መሆኑንና አለመሆኑን ማሳየት ይጠበቃል መቃወም የሚቻለው በማንኛውም ሰአት ሳይሆን ጥያቄው ከቀረበ በኋላ መልስ ከመስጠቱ በፊት ባለው ጊዜ ውስጥ ነው በመሠረታዊ የማስረጃ አቀራረብ ይዘት የሚነሱ መቃወሚያዎች የሚከተሉትን ጉዳዮች ሊያጠቃልል ይችላል ምስክሩ ለመመስከር ብቁ አይደለም ወይም በሕግ የተደረገ ክልከላ ስላለ ለመመስከር ብቁ አይደለም የሚቀርበው ጥያቄ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ጉዳዩን ለማስረዳት የማይችል አግባብነት የሌለው ጥያቄ ነው ጥያቄው ግልጽነት የጎደለው ነው በዋና ጥያቄ ባልተጠየቀ አና መልስ ባልተሰጠበት ጉዳይ የቀረበ ጥያቄ ነው እንዲሁም በመስቀለኛ ጥያቄ ላይ ባልቀረበ መልስ ላይ የሚቀርብ ድጋሚ ጥያቄ ነው ማህበራዊ ጠቀሜታቸውን ግምት ውስጥ በማስገባት በጠበቃና ደምበኛሐኪምና በሽተኛባልና ሚስትየንስፃ አባትና ምዕመናን የሚደረግ ግንኙነት በህግ ከለላ ባገኘ ጉዳይ የተገኘ ምስጢርን እንዲገልጽ የቀረበ ጥያቄ ነው በአንድ ጥያቄ ውስጥ ሁለትና ከሁለት በላይ ጥያቄዎች በመጠየቃቸው ተነጣጥለው ጥያቄው እንዲቀርብ ይደረግ ጥያቄው አጭርና ግልጽ መሆኑ ቀርቶ ዝርዝር ማብራሪያ የሚመስል ነው ጥያቄው ተጠይቆ መልስ ከተሰጠ በላ ደግሞ እየተጠየቀ ነው ምስክሩ በዋና ጥያቄ ወይም በመስቀለኛ ጥያቄ ያልተናገረውን እንዲህ ብለህ ነበር በሚል የቀረበ ጥያቄ ነው ምስክሩ ለተጠየቀው ጥያቄ መልሱን ሳይጨርስ በመሀል ላይ ጥያቄ የቀረበ ነው ከምስክሩ ጋር ክርክር ሲይዝዌጩህጠከልከህ በማስረጃ ያልተረጋገጠ ነገርን እንደተረጋገጠ አድርጎ የቀረበ ጥያቄ ነው ምስክሮች ከተጠየቁት ውጪ ያልተጠየቁትን እየተናገሩ ነው ምስክሮች በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ካዩትና ከሰሙት ውጪ የራሳቸውን አስተያየትና ግምት ጨምረው እየተናገሩ ነው ማስረጃ ተቀባይነት እንዲያጣ ወይም አግባብነትና ታማኝነት የለውም ተብሎ በስር ፍርድ ቤት መቃወሚያ ካልቀረበበት በስተቀር በይግባኝ ፍርድ ቤት ማቅረብ አይቻልምስለሆነም የሚቀርቡ ማስረጃዎችምስክርነቶች መካከል ሊቀርቡ የማይገባቸው ከሆኑ በወቅቱ መቃወሚያ ማቅረብና ማስመዝገብ ያስፈልጋል በምስክር ማስመስከር የፍርድ ቤት ሚና ዳኛው በምስክር አሰማም ጊዜ ሰፋ ያለ ስልጣን አለው ችሎቱን ለመቆጣጠርና የዳኝነት አካሄዱን በአግባቡ ለመምራት ከሚል መነሻ ተከራካሪ ወገኖች ከሚቀርቡት ጥያቄዎች አንዳንዱን ጥያቄ አግባብነት የለውም ብሎ ውድቅ ሊያደርገው ይችላል ሁሉም ዳኞች ተመሳሳይ እውቀት ክህሎት እና የስነምግባር ደረጃ ያላቸው አይደሉም ለአንዱ ምክንያታዊ ጥያቄ የሚመስለውን ሌላው ምክንያታዊ አይደለም ብሎ ውድቅ ሊያደርገው ይችላል ስለሆነም ላላስፈላጊ የፍርድ ቤቶች ጣልቃገብነት ላለመዳረግ አቃቤ ህግ በዋና ጥያቄ በመስቀለኛ ጥያቄና በድጋሚ ጥያቄ የሚጠይቃቸውን ጥያቄዎች በተመለከተ በአግባቡ ተዘጋጅቶ መቅረብ አስፈላጊ ነው ትክክለኛ ፍርድ ለመስጠት አስፈላጊ መስሉ ሲታየው ፍርድ ቤቱ በማንኛውም ጊዜ ምስክሩን ማናቸውንም ጥያቄ ለመጠየቅ እንደሚችል የስነስርአት ህጉ ይደነግጋልየወመሥሥሕግ ቁ ትክክለኛ ፍርድ ለመስጠት ምስክርነቱ አስፈላጊ ከመሰለው ፍርድ ቤቱ ፍርድ ከመሰጠቱ በፊት በማናቸውም ጊዜ ማንኛውንም ምስክር መጥራት አንደሚችል እንዲሁም ዐቃቤ ሕጉና ተከሳሹ ባቀረቡት የምስክር ስም ዝርዝር ላይ ያልተጠቀሱ ቢሆኑም ማንኛውንም ምስክር እንዲቀርብላቸው መጠየቅ እንደሚችሉ እና ፍርድ ቤቱም የእነዚህ ምስክሮች መቅረብ ነገሩን ለማዘግየት ሳይሆን ለፍሬ ነገሩ ምስክርነታቸው አስፈላጊ ሲመስለው እንዲቀርቡ መጥሪያ እንዲደርሳቸው ትእዛዝ ሊሰጥ እንደሚችል በወመሥሥሕግ ቁ ተመልክቷል ፍርድ ቤቱ ከዚህ በላይ እንደተመለከተው ባለው ስልጣን የተከራካሪ ወገኖችን ምስክሮች ማጣሪያ ጥያቄ ሲጠይቅ ወይም በፍርድ ቤቱ ትእዛዝ እንዲመሰክሩ ለቀረቡት ምስክሮች ለትክክለኛ ናትህ አሰጣጥ በማለት ጥያቄ ሲጠይቅ የአንደኛውን ወይም የሌላኛውን ወገን በሚደግፍ መልኩ ለምሳሌ ምስክሩ የሰጠውን ምስክርነት እንዲያስተባብል እንዲቀይር በሚያደርግ መልኩ ጥያቄዎችን ለምስክሩ ሊጠይቅ ይችላልአንዲህ ባለጊዜ አቃቤ ህጉ የፍርድ ቤቱ ጥያቄ ተቃራኒ ወገንን ተክቶ የሚረዳ ጥያቄ ነው ብሎ ማሳሰብና እንዲመዘገብለት ማድረግ ያስፈልጋል ክስን ስለማንሳት የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁ አንቀጽ ሠ ለህዝብ ጥቅም አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው አቃቤ ህግ ክስ ያነሳል የተነሳ ክስ እንዲቀጥል ለማድረግም ይችላል ይላል የመወያያ ጥያቄ በክሱ ሂደት ተከሳሽ ባቀረበው የመከላከያ ማስረጃ አቃቤ ህግ ተከሳሽ ወንጀል ለመፈጸሙ ምክንያታዊ ጥርጣሬ ቢፈጥርበት ወይም ሙሉ በሙሉ ንጽህ ስለመሆኑ ቢረዳ ክሱን ማንሳት ይመረጣል። ስለቅጣት እና የቅጣት አስተያየት ስለማቅረብ ከዚህ በላይ እንደቀረበው ሁለቱ ተከራካሪ ወገኖች የመዝጊያ ንግግር ካደረጉ በኋላ ፍርድ ቤቱ በነገሩ ላይ ይወስናልተከሳሽ በመከላከያው የአቃቤ ህግን ማስረጃ ያስተባበለ ከሆነ ተከሳሹን በነጻ ያሰናብታልተከሳሽ የአቃቤህግን ማስረጃ አላስተባበለም ብሎ ካለ የጥፋተኝነት ውሳኔ ይሰጣልጥፋተኝነት ከተወሰነ በኋላ ቀጣዩ ስራ ቅጣት መጣል ነው ፍርድ ቤት ቅጣትን ከመወሰኑ በፊት በሁለቱም ወገኖች የቅጣት አስተያየት እንዲቀርብ ይጠይቃል የወመህሥሥቁበተለይም አቃቤ ህጉ ቅጣትን ማክበጃ ብቻ ሳይሆን ቅጣትን ማቅለያ ሀሳብም ካለው የመስጠት ሀላፊነት አለበት ፍርድ ቤቱም የሁለቱን ወገኖች አስተያየት እንደአስፈላጊነቱም ሁለቱም ወገኖች የሚያቀርቡትን ማስረጃዎች ከሰማ በላ ቅጣቱን ይወስናል ቅጣት አወሳሰንን በተመለከተ ከግንቦት ጀምሮ የቅጣት አወሳሰን መመሪያ ተግባራዊ መደረግ የጀመረ ሲሆን ይህ መመሪያ ከጥቅምት አም ጀምሮ የተሻሻለው የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ ቁ ተብሉ እየተሰራበት ይገኛልመመሪያው በአንቀጽ ፍርድ ቤቱ ለሚጥለው ቅጣት አቃቤ ህጉም ሆነ ተከሳሽ ወይም ጠበቆቻቸው የቅጣት አስተያየት በመመሪያው መሰረት ማቅረብ አእንደሚኖርባቸውና ፍርድ ቤቱም የቅጣት አስተያየት በዚህ መመሪያ መሰረት መቅረቡን መከታተል እንዳለበት ይደነግጋል የቅጣት አወሳሰን መመሪያው ለተወሰኑ ቅድሚያ ለተሰጣቸው ወንጀሎች ቅጣቱን ለመወሰን እንዲረዳ የወንጀል ደረጃ ያወጣ ሲሆን የወንጀል ደረጃ ላልወጣላቸውም የወንጀል ጥፋቶች ቅጣት ስለሚጣልበት ሁኔታ መለኪያና መስፈርት አዘጋጅቷል በቅጣት አወሳሰን መመሪያው ከሙስና ወንጀሎች መካከል ደረጃ የወጣለት በስልጣን አላግባብ መገልገል ወንጀል ነውበመመሪያው አንቀጽ በስልጣን አላግባብ መገልገል የወንጀል ደረጃዎች የተለዩ ሲሆን እነዚህን የወንጀል ደረጃዎች ለመለየት በወንጀሉ ጥፋተኛ የተባለው የመንግስት ሰራተኛ የስልጣን ደረጃ በወንጀሉ ምክንያት የተገኘ ወይም ሊገኝ ይችላል ተብሎ የታሰበ ጥቅም ወይም የደረሰ ወይም ሊደርስ ይችላል ተብሉ የተገመተ ጉዳት ወንጀሉ የተፈጸመበት አላማ በመስፈርትነት እንዳገለገሉ ይገልጻል በመመሪያው አንቀጽ ሀ ከፍተኛ ስልጣን ማለት በተሻሻለው የፌዴራል ስነምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን አዋጅ ቁ አንቀጽ ውስጥ የተካተቱት ባለስልጣኖች ያላቸው ስልጣን ማለት ነው ብሎ የደነገገ ሲሆን በአዋጅ ቁ አንቀጽ ከፍተኛ ስልጣን ያላቸው ማለት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አባሎች ከሚኒስትር ደረጃ በላይ የሆኑ የፌዴራል መንግስት ባለስልጣኖች ሜኒስትሮች ሜኒስቴር ዲኤታዎች ምክትል ሜኒስትሮች ኮሚሽነሮች ምክትል ኮሚሽነሮች የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች የብፄራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት አባሎች ከክልል ቢሮ ሀላፊዎች በላይ ያሉ ባለስልጣኖች የክልል መንግስት ቢሮ ሀላፊዎች የክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች የአዲስ አበባ መስተዳደርና የድሬዳዋ መስተዳድር የምክር ቤት አባሎች ከመስተዳድሮቹ ቢሮ ሀላፊዎች በላይ ያሉ ባለስልጣኖች የመስተዳድሮቹ ቢሮ ሀሳፊዎች እና በተመሳሳይ ደረጃ ላይ የሚገኙ የፌዴራል የክልል እንዲሁም የአዲስ አበባ እና የድሬዳዋ መስተዳድሮች ባለስልጣኖችን የሚጨምር ነው በመመሪያው አንቀጽ ለመካከለኛ ስልጣን ማለት ከፍተኛ ስልጣን ውስጥ የማይካተቱ ነገር ግን ውሳኔ የሚወስኑ የስራ ሃላፊነት ቦታዎች ማለትም የመምሪያ ሀላፊዎች የስራ ሂደት መሪዎች ለመስሪያ ቤቱ የበላይ ሀላፊ ተጠሪ የሆኑ ሀላፊዎች የዞን ሀላፊዎች የወረዳ ሀላፊዎችና በዞንና በወረዳ መስተዳድሮች መምሪያ ሀላፊዎችንና ከእነዚህ ጋር ተመሳሳይ ስልጣን ያላቸውን ያካትታልበመመሪያው አንቀጽ ሐዝቅተኛ ስልጣን ማለት መካከለኛ ስልጣን ሀላፊነት በሚለው ውስጥ የማይካተቱ ዝቅተኛ የስራ መደብ ላይ የሚገኙ የመንግስት ሰራተኞችን ስልጣን ማለት ነው በማለት ይዘረዝራል የተገኘ ወይም ሊገኝ የታሰበ ጥቅም ወይም የደረሰ ወይም ሊደርስ የታሰበ ጉዳትን መጠንን በተመለከተም በመመሪያው አንቀጽ የዘረዘረ ሲሆን በጣም ከፍተኛ ጥቅምጉዳት ማለት በወንጀል ድርጊቱ የተገኘው ጥቅም ወይም የደረሰው ጉዳት ከአምስት መቶ ሺ ብር በላይ ሲሆን ከፍተኛ ጥቅምጉዳት ማለት በወንጀል ድርጊቱ የተገኘው ጥቅም ከአንድ መቶ ሺ እስከ አምስት መቶ ሺ ብር ሲሆን መካከለኛ ጥቅምጉዳት ማለት በወንጀል ድርጊቱ የተገኘው ጥቅም ወይም የደረሰው ጉዳት ከፃያአምስት ሺ አንድ ብር እስከ አንድ መቶ ሺ ብር ሲሆን ዝቅተኛ ጥቅምጉዳት ማለት በወንጀል ድርጊቱ የተገኘው ጥቅም ወይም የደረሰው ጉዳት ከአንድ ሺ አንድ ብር እስከ ፃያ አምስት ሺ ብር ሲሆን እንዲሁም በጣም ዝቅተኛ ጥቅምጉዳት ማለት በወንጀል ድርጊቱ የተገኘው ጥቅም ወይም የደረሰው ጉዳት እስከ አንድ ሺ ብር ሲሆን ነው በማለት ይደነግጋል በመመሪው አንቀጽ ከባድ አላማ ማለት ጥቅም ወይም መብት ላይ የደረሰ ጉዳትን ለመመዘን የተሰጠው ትርጉም ሲሆን የስልጣን አላግባብ መገልገል የቅጣት ሰንጠረዝ በአባሪነት ተያይዞአልመመሪያው ደረጃ ያልወጣላቸውን ወንጀሎች በሚመለከት የዘረጋው አሰራር በተመሳሳይ ደረጃ ላልወጣላቸው ለሙስና ወንጀሎችም የሚሰራ ነው አሰራሩም እንደሚከተለው ነውበመመሪያው አንቀጽ ወንጀሉን የሚደነግገው ድንጋጌ በቀላል እስራት ወይም በጽኑ እስራት ሊያስቀጣ እንደሚችል በደነገገ ጊዜ ፍርድ ቤቱ ደረጃውን ለማውጣት በቅድሚያ በቀላል እስራት ወይም በጽነ እስራት እንደሚያስቀጣ ይወስናል በመቀጠል ፍርድ ቤቱ ቀላል መካከለኛ ወይም ከባድ በማለት ተፈጸመ ተብሉ ፍርድ ለተሰጠበት ወንጀል ደረጃ ያወጣል ለዚህም ምክንያቱን ያስቀምጣልአንቀጽ መመሪያው በአንቀጽ የወንጀሉን ደረጃ ቀላል መካከለኛ ወይም ከባድ ብሎ ለመወሰን እንደመለኪያ ሊወሰዱ የሚችሉ መስፈርቶችን አስቀምጦአልአእነሱም የወንጀሉ አፈጻጸም ሁኔታ የደረው ጉዳት አይነትና መጠን የተገኘው ጥቅም መጠን ወንጀሉ ታስቦ የተሰራ መሆን አለመሆኑ ወንጀሉ በቸልተኝነት ሲሰራ የሚያስቀጣ ከሆነ ቸልተኝነቱ የታወቀ ወይም ያልታወቀ ቸልተኝነት መሆኑ ከግምት እንደሚገቡ ያስቀምጣል ይሁንና በዚህ መስፈርት ብቻ ሳይወሰን ፍርድ ቤቱ ሌሎች መስፈርቶችንም መጠቀም እንደሚችል ያስቀምጣልመመሪያ አንቀጽ የወንጀል ደረጃው ቀላል መካከለኛ ከባድ ተብሎ ከተለየ በኋላ በልዩ ክፍሉ ለወንጀሉ የተቀመጠውን በቅጣት መነሻና መድረሻ ያለውን ርዝመት ለአራት እኩል በመክፈል ቀላል የተባለውን በመጀመሪያው እርከን መካከለኛ የተባለውን በሁለተኛው እርከን ከባድ የተባለውን በሶስተኛው እርከን ውስጥ ባለው የቅጣት ፍቅድ ስልጣን ውስጥ ፍርድ ቤቱ የቅጣት መነሻ ይወስናልአንቀጽ ይሁንና ፍርድ ቤቱ የወንጀል ድርጊት እጅግ ከባድ ነው ብሎ ከወሰነ ቅጣቱን በእርከን ስር ባለው ሬንጅ ውስጥም ሊወስን እንደሚችል በመመሪያው አንቀጽ ተመልክቶአል በዚህ መልኩ ፍርድ ቤቱ መነሻ ቅጣት ከወሰነ በኋላ ይህ መነሻ ቅጣት በቅጣት ሰንጠረዥ የትኛው እርከን ላይ እንደሚወድቅ ይወስናል የተወሰነው መነሻ ቅጣት በሁለት ተከታታይ የቅጣት እርከኖች ላይ የሚወድቅ ከሆነ ዝቅተኛውን በመምረጥ እርከኑን ይወስናል በመቀጮ የሚያስቀጡ ወንጀሎች ካሉ በወንጀል ህጉ አንቀጽ መሰረት መቀጮ መጣል የሚያስፈልግ በሆነ ጊዜ ፍርድ ቤቱ በወንጀል ህጉ ጠቅላላ ወይም ልዩ ክፍል ወይም በሌላ ህግ የተቀመጠውን ጣሪያ መሰረት በማድረግ ለከባዱ በህጉ እስከተመለከተው ጣሪያ ድረስ መካከለኛ ለሆነው በህጉ ከተመለከተው ጣሪያ አንድ ሶስተኛ በመቀነስ የሚደረስበትን ጣሪያ መሰረት በማድረግ እንዲሁም ቀላል ለሆነው ከጣሪያው በሁለት ሶስተኛ ዝቅ ብሎ በሚደርስበት ጣሪያ ሳይበልጥ መቀጮውን ይወስናል የቅጣቱን መነሻ ለማስቀመጥ የገንዘቡን ወይም የንብረቱን መጠን ማወቅ ወይም መገመት አስፈላጊ በሆነ ጊዜ ወንጀሉ የተፈጸመው በውጭ አገር መገበያያ ገንዘብ ከሆነ የገንዘብ ምንዛሪው መጠን ወንጀሉ ሲፈጸም በነበረው የውጭ ምንዛሪ ተመን መሰረት እንደሚሆን እንዲሁም በወንጀሉ የተወሰደው ንብረት በሚሆንበት ጊዜ የንብረቱን ግምት በተመለከተ ተከሳሹ ክርክር ካቀረበ እና የተከሳሹ ክርክር ተቀባይነት ቢያገኝ የቅጣት እርከኑን የሚቀይረው ከሆነ እና በፍርድ ቤቱ እምነት በአቃቤ ህግ የቀረበው ግምት ምክንያታዊ ያልሆነ ነው ብሎ ሲያምን የራሱን ግምት በማስቀመጥ ወይም በባለሙያ ማስገመት እንደሚችል እና ይህንንም የወንጀሉን ደረጃ ለማስቀመጥ ሊጠቀምበት እንደሚችል የመመሪያው አንቀጽ ይደነግጋልበተፈጸመው ወንጀል የተገኘው ጥቅም እና የደረሰው ጉዳት የሚታወቅ ከሆነ ደረጃውን ለመወሰን ከሁለቱ የሚበልጠው እንደሚወስድም በመመሪያው አንቀጽ ተመልክቷል በተፈጸመው ወንጀል የመንግስት ሰራተኛ ያልሆነ ሰው በወንጀል ህግ አንቀጽ መሰረት ጥፋተኛ መሆኑ ከተረጋገጠ የወንጀል ደረጃ እና የቅጣት እርከኑ የሚወሰነው የመንግስት ሰራተኛ የሆነው ሰው የወንጀል ደረጃ እና የቅጣት እርከን በተወሰነበት አግባብ እንደሚሆን በመመሪያው አንቀጽ ተመልክቷል በተለይ የሙስና ወንጀሎች ከሞላ ጎደል የሚፈጸሙት ከጥቅም ማግኘት ወይም ጉዳት ማድረስ ጋር የተያያዘ ስለሆነ ይህ ድንጋጌ በሙስና ወንጀሎች ቅጣት አስተያየት ለመቅረብ በተደጋጋሚ ስራ ላይ ሊውል እንደሚችል መገመት ይቻላል የቅጣት ማክበጃና ማቅለያን በተመለከተ ለረጅም ጊዜ ወጥነት ያልነበረውን የቅጣት አጣጣል ተቀራራቢና በተቻለ መጠን ወጥነት ያለው እንዲሆን ለማድረግ ሲባል የቅጣት አወሳሰን መመሪያ ወጥቶ ሥራ ላይ ይገኛል የቅጣት አወሳሰን መመሪያው አመላካች እንጂ አስገዳጅ አይደለም ስለሆነም ናርድ ቤቱ ይህን መመሪያ መሰረት አድርጎ ቅጣት መወሰን የቅጣት ህጉን አላማና ግብ የማያሳካ ነው ብሎ ካመነ የዚህን ቅጣት አወሳሰን መመሪያ ተግባራዊ ለማድረግ የማይቻልበትን ምክንያት በመዘርዘር የራሱን ተገቢ ነው ያለውን ቅጣት መጣል እንደሚችል የመመሪያው አንቀጽ ያመለክታል በወንጀል ህጉ አንቀጽ በአምስት ንኡሳን አንቀጾች የተቀመጡት ምክንያቶች እያንዳንዳቸው እንደ አንድ ማክበጃ ምክንያቶች ሆነው ያገለግላሉሆኖም በአንዱ ንኡስ አንቀጽ ስር የተዘረዘሩት የቅጣት ማክበጃዎች እንደሁኔታው ከአንድ በላይ የቅጣት ማክበጃ አንደሆነ ተደርገው ሊወሰዱ ይችላሉ ይሁንና ጠቅላላ የቅጣት ማክበጃዎቹ ከአምስት አይበልጡም በዚህ መልኩ አንድ የቅጣት ማክበጃ ቅጣቱን በአንድ እርከን ከፍ እንዲል ያደርገዋል የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ አንቀጽ በተመሳሳይ በወንጀል ህግ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ ከሀአስከ ሠ በአምስት ድንጋጌዎች ተዘርዝረው ያሉት እያንዳንዳቸው እንደ አንድ ማቅለያ ምክንያት ተወስድ በጠቅላላ አምስት የቅጣት ማቅለያ ምክንያቶች ሆነው ያገለግላሉ ሆኖም በአንዱ ፊደል ስር የተደራረቡ የቅጣት ማቅለያዎች በተገኙ ጊዜ ፍርድ ቤቱ ማቅለያዎችን ከአንድ በላይ የቅጣት ማቅለያዎች አድርጎ ሊወስድ ይችላል በመቀጠልም በእያንዳንዱ የቅጣት ማቅለያ አንድ እርከን የቅጣት ሰንጠረዥ እንዲወርድ ይደረጋል ነገር ግን ቅጣቱ በወንጀል ህግ አንቀጽ ከተደነገገው ዝቅተኛ ወለል በታች ሊወርድ አይችልም በቀላል እና ጽኑ አስራት የሚያስቀጡ ወንጀሎች ተደራራቢ ሆነው የሚደመሩ በሆነ ጊዜ በቅጣት ማቅለያ ምክንያቶቹ የሚቀንሰውን እርከን መጠን ለመወሰን የቀላል እስራት ቅጣት በህጉ አግባብ ወደ ጽኑ እስራት ተቀይሮ ቅጣቶቹ ተደምረው የሚመጣው ውጤት የቅጣት መነሻ ተደርጎ ይወሰዳል ፍርድ ቤቱ በህጉ ከተመለከቱት ውጭ የማክበጃ ወይም የማቅለያ ምክንያቶችን በመጥቀስ ቅጣቱን ማክበድ ወይም ማቅለል ይችላል የወንጀል ሕግ አንቀጽ የቅጣት አወሳሰን መመሪያ አንቀጽ የመወያያ ጥያቄዎች በስልጣን አላግባብ መገልገል ወንጀልአንቀጽ ጥፋተኛ የተባለው ሰው የስልጣን ደረጃው የመምሪያ ሀላፊ ሲሆን በወንጀሉ ምክንያት ያገኘው ጥቅም ብር አንድ መቶ ሰላሳ ሺ ብር ነው የቅጣት አስተያየት አቅርቡወንጀሉ የተፈጸመው በአፍቅሮ ነዋይ ከሆነየአገር ሚስጥር ለባእድ አሳልፎ መስጠት ከሆነ የቅጣቱ አስተያየት ይለያል። የሚለው ተገቢ ጥያቄ ነው የቀጠሮ ድንጋጌዎች ጥብቅ ናቸው ነገር ግን በተግባር የአቃቤ ህግ ምስክሮች እስኪገኙ ድረስ ክስን ማቋረጥ የተለመደ አሰራር አለ ክስ ማቋረጥ ውጤቱ ላልታወቀ ጊዜ የነገሩን መሰማት ማስተላለፍ ማለት ነው አንዲህ አይነት አሰራር ስነስርአት ህጉ አያውቀውም የተከሳሽን በተፋጠነ መልኩ ጉዳዩ እንዲታይለት መብቱን የሚያጣብብ ነው ስለዚህ ተከሳሹ ቀርቦ ፍርድ በሚጠብቅበት ሁኔታ በዚህ መልኩ ክሱ እንዲቋረጥ ማድረግ ተገቢ አይደለም ክሱ በማስረጃ ስላልተረጋገጠ የምስክሩ መቅረብ በክሱ ላይ ይህንን ያህል መሰረታዊ ለውጥ የማያመጣ ከሆነ በነጻ የማሰናበት ውሳኔ አንዲሰጥ መደረግ ይገባዋል ወይም አሁን ባለው ክስን የማንሳት ስልጣን ምስክር ባለመገኘቱ ክሱን የማስረዳት አቅም አጠራጣሪ ከሆነ ተከሳሽ በነጻ የመሰናበት ውሳኔውን ለማስቀረት አቃቤ ህግ ክሱን ማንሳት ነው ክሱ ከተነሳ ተከሳሽ በአፋጣኝ ፍትህ የማግኘት መብቴ ተጎዳ የሚል ቅሬታ ሊያነሳ አይችልም ማስረጃ በተገኘ ጊዜ ግን ክሱን መቀጠል ስለሜቻል ክሱን የማዳን ተግባርም ነው ማለት ነው አልፎ አልፎ በፍርድ ቤቶች የሚተገበረው የምስክሩ አለመቅረብ ተደጋጋሚነት ካለው የፍርድ ሂደቱን ምስክር አስኪገኝ ማቋረጥ ወይም ምስክሩ በምርመራ ጊዜ ሰጥቶታል ተብሎ በምርመራ መዝገቡ ውስጥ የተመዘገበውን በማስረጃነት አንዲቀርብ ማድረግ ነውበወመህሥሥቁ ለ እና ፊ ምስክር ሊቀርብ ባልቻለበት ሁኔታ እንዲሁም ተከሳሹ የዋስትና መብቱ ተከልክሎ በማረሚያ ቤት ከሆነ የምርመራ ሂደቱን ማቋረጥ አማራጭ ሊሆን አይችልም በሌላ በኩል በምርመራ መዝገብ የሰጠውን ምስክርነትም ተከሳሹ በመስቀለኛ ጥያቄ ለመጠየቅ ያለውን መብት ስለሚያሳጣው በማስረጃነት መውሰዱ ህጋዊና አግባብ አይደለም ሊኖር የሚገባው ትክክለኛው አካፄድ በቀረበው ማስረጃ መሰረት ውሳኔ መስጠት ብቻ ነው ይግባኝና የሰበር አቤቱታ ይግባኝ በክንድ የወንጀል ጉዳይ ላይ ሲያከራክር የቆየው ፍርድ ቤት በሰጠው ትእዛዝ ብይን ወይም ፍርድ ላይ ቅር ያላቸው የግራ ቀኝ ተከራካሪዎች ወይም ከተከራካሪዎቹ አንዱ ይህን ትአዛዝ ብይን ወይም ፍርድ ለማስለወጥ በማሰብ በደረጃው አንድ እርከን ከፍ ብሉ ለሚገኘው ፍርድ ቤት የሚያቀርበው ማመልከቻ ነውይግባኝ የፍርድ ቤት አሠራር ተጠያቂነት አንዲኖረው የሚያደርግ ሥርዓት ነውየይግባኝ ሥርዓት ክርክሩን በመጀመሪያ ደረጃ የሚዳኘው ፍርድ ቤት ጉዳዩ በጥንቃቄና በትኩረት እንዲያየው ሊያደርግ የሚችል ከመሆኑም በላይ ስሕተት ተፈጽሞ አንኳ ቢሆን በበላይ ፍርድ ቤት እንዲታረም እድል ይሰጣል የመወያያ ጥያቄ በአሜሪካ በአብዛኛዎቹ ክልል መንግስታት ይግባኝ የማቅረብ መብት ያለው ተከሳሹ ብቻ ነው አንዳንድ ክልላዊ መንግስታት በተወሰኑ የህግ ነጥቦች ላይ ብቻ ለዚያውም ክሱን በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የክስ መስማት ከመጀመሩ በፊት አቃቤ ህጉ ይግባኝ እንዲያቀርብ ይፈቅዳሉ በአሜሪካ አንድ ጊዜ ከተወሰነ በኋላ በአቃቤ ህጉ ይግባኝ አንዲቀርብ መፍቀድ ህገመንግስቱ የከለከለውን ህከ ሀሃ በአንድ ጉዳይ ሁለት ጊዜ መከሰስን እንደመጣስ አድርገው ስለሚመለከቱት ይግባኝ ማቅረብ የሚፈቀድ አይደለም። ቪ ባሁፀከኬ ከካፀ ዐበህ ነጺሃ ፀህበከ ከአብ ከዘከ ከኋጪበከ ርዐጠበጠቪበ በ ሀቨበበርሟ ዕርዐርቪሃ በ ዐቨበር ህከ ልቨር ጠቅሼ ብከራከርም የስር ፍርድ ቤት ክርክሬን ለምን እንዳልተቀበለው እንኳን ሳይተች በዝምታ በማለፍ ሳይቀበለው ማለፉ መሰረታዊ የወንጀል ህጉን መርሆ በሚቃረን መልኩ የተሰጠ ውሳኔ ስለሆነ ይግባኝ ባይ በፈጸምኩት ድርጊት በተኛ ክስ በተጠቀሰብኝ አንቀጽ ብቻ እጠየቃለሁ እንጂ እንደገና ተባባሪ አባሪ ተብሎ ለተመሳሳይ ድርጊት በተጠቀሰብኝ ተኛ እና ተኛ ክሶች ጥፋተኛ መባሌ ስህተት ስለሆነ ሊሻር ይገባል ይግባኝ ባይ ተኛ እና ተኛ ተከሳሶሾች የንግድ ትርፍ ግብርን አንዳይከፍሉ በመተባበር ወንጀል በሚለው ተኛ ክስ የገቢ ግብር አዋጅ ቁ አንቀጽ በመጣስ ጥፋተኛ ተብዬ ተወስኖብኛል ይሁንና በዚህ ወንጀል ጥፋተኛ ልባል የምችለው ተኛ እና ተኛ ተከሳሾች በሃተኛ እና ኛ የተጠቀሱትን ወንጀሎች ማድረጋቸውን በተመለከተ ማስረጃ ቀርቦ ሲረጋገጥ ነው ይሁንና አቃቤ ህግ ባቀረበው ማስረጃ ተኛ እና ተኛ ተከሳሾች የገቢ ግብርን ቀንሰው ለመክፈል አመታዊ የገቢ ግብር ማስታወቂያ ስለማቅረባቸው ወይም አመታዊ የገቢ ግብርን ለመክፈል ይህንን አድርገዋል በማለት ያቀረበው አንድም የሰነድም ሆነ የሰው ማስረጃ የለም ጉዳዩ ወንጀል መሆኑ የታወቀውና ምርመራው የተጀመረው የሀሰት የተጨማሪ እሴት ታክስ ደረሰኝ ለገቢዎች መስሪያ ቤት ቀርቦ ከመወራረዱ በፊት ነው ስለሆነም የንግድ ትርፍ ግብርን የማስቀረት ወንጀል አልተጀመረም አልተፈጸመም በወንጀል ህግ አንቀጽ በአባሪነት ሊያስጠይቅ የሚችለው ዋናው ወንጀል ቢያንስ ተሞክሮ ሲሆን ብቻ እንደሆነ ይደነግጋል በአቃቤ ህግ ክስ በተራ ቀ እና የተጠቀሱት ወንጀሎች ስለመፈጸማቸው ምንም አይነት ማስረጃ ባላቀረበበት ሁኔታ ይግባኝ ባይ አባሪ ሆቼ ጥፋተኛ ልባል ስለማልችል የተሰጠው ውሳኔ ሊሻር የሚገባው ነው ይግባኝ ባይ በፖሊስ ምርመራ ጊዜ እና በስር ፍርድ ቤት ያመንኩትና አቃቤ ህግም ክስ የመሰረተብኝ የሀሰት የንግድ ፈቃድ በመጠቀም ወንጀል ነው በማስረጃነት በአቃቤ ህግ በኛ ተራ ቁጥር የቀረበው የሰነድ ማስረጃ በላዩ ላይ የንግድ ምስክር ወረቀት ተብሉ ተመልክቷል ለዚህ ድርጊት አግባብነት ያለው የወንጀል ሕግ አንቀጽ ነው ይሁንና የስር ፍርድ ቤት በዚህ ድርጊት ጥፋተኛ ያለኝ የወንጀል ሕግ አንቀጽ በ እና ሀ ጥሰሀል በማለት ነው ይግባኝ ባይ በስር ፍርድ ቤት ባቀረብኩት የመፋረጃ ሀሳብ የወንጀል ሕጉ አንቀጽ እና ሀ የሚጠቀሰው «ህጋዊ ክርክሮች ሲካፄዱ በማስረጃነት የሚቀርቡ ሀሰተኛ ሰነዶችን በሚመለከት ነው ይግባኝ ባይ የተጠቀምኩበት የሀሰት የንግድ ፈቃድ ለፍርድ ቤት ክርክር የቀረበ አይደለም ስለሆነም አንቀጽ እና ሀ አግባብነት የሌለው አንቀጽ ነው አግባብነት ያለው አንቀጽ የወንጀል ሕጉ አንቀጽ ነው የሚል ክርክር አቅርቤ ነበር ከዚህ በተጨማሪ ይግባኝ ባይ በመፋረጃ ሀሳቤ ይህ የወንጀል ህጉ አንቀጽ ሀ የተካው የቀድሞው የወንጀለኛ መቅጫ ህግ ቁ ሀ በጥቅሉ በሀሰት አንድ ማስረጃ በመፍጠር ከፍ ያለ ግምት ያለው ማስረጃ ሊመስል የሚቸል ሰነድን በሀሰት የፈጠረ የሚለው ከፍርድ ቤት ከሚቀርቡ ማስረጃዎች በተጨማሪ ለሌሎች አካላት የሚቀርቡ ማስረጃዎችንም የሚጨምር መስሎ ተቀርጾ ስለነበረ በቀድሞው የወንጀለኛ መቅጫ ህግ የእንግሊዝኛ ቅጂ ሀ አሁን ሀ ላይ ካለው ዐርዐፀኗበፀ ከሚለው ከእንግሊዝኛው ትርጉም ጋር በሚጣጣም መልኩ ህጋዊ ክርክሮች ሲካሄዱ የሚቀርቡ በሚል በማስተካከል ድንጋጌው ህጋዊ ክርክሮች ሲካሄዱ ለሚቀርቡ ማስረጃዎች ብቻ እንደሚሆን ተደርጎ የተቀረጸ ስለሆነ ይግባኝ ባይ ላጠፋሁት ጥፋት አግባብነት የለውም ብዬም ክርክር አቅርቤ ነበር ይሁንና የስር ፍርድ ቤት በውሳኔው ገጽ የወሕ አንቀጽ ሀ ህጋዊ ክርክሮች ሲካፄዱ የቀረቡ ማስረጃዎችን ብቻ ሳይሆን ወይም የሚለው ቃል አንድን ፍሬነገር ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ሌሎች ሰነዶችን ግዙፍ ነገሮችን የመሳሰሉትን የሚያጠቃልል መሆኑን የሚያሳይ መሆኑ የይግባኝ ባይ ክርክር ህጉን መሰረት ያላደረገ መሆኑን ስለሚያሳይ በማለት ብቻ ክርክሬን ሳይቀበለው ቀርቷል ይህ የስር ፍርድ ቤት የሰጠው ፍርድ የወንጀል ሕጉ አንቀጽ ሀ ድንጋጌ ህጋዊ ክርክር በማይቀርብበት ቦታ የሚቀርቡ ማስረጃዎችንም ለማካተት ታስቦ ነው የሚል እንድምታ ያለው ትርጓሜ ሲሆን ይህ ትርጓሜ የህግ አተረጓጎም መርሆን ያልተከተለ በድንጋጌው በግልጽ ከተቀመጠው ውጭ ህጉ በማይፈቅድ መልኩ የተለጠጠ ትርጉም ስለሆነ ውድቅ ሊደረግ የሚገባው ነው በድንጋጌው ወይም አንድን ፍሬነገር ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ሌሎች ሰነዶች የሚለው የሚያመለክተው ህጋዊ ክርክር ሲካፄድ የሚቀርቡ የማስረጃ አይነቶችን ለመግለጽ ብቻ እንጂ ከዚህ ያለፈ ትርጉም የለውም ስለሆነም የስር ፍርድ ቤት ይግባኝ ባይ የወንጀል ሕጉ አንቀጽ በተመለከተ ያቀረብኩትን ክርክር ለምን እንዳልተቀበለ ምክንያት ሳይሰጥ በዝምታ በማለፍ እንዲሁም የወንጀል ህጉን አንቀጽ ሀ ድንጋጌ ከህግ አተረጓጎም መርሆ ውጪ የሰጠው ውሳኔ ተሽሮ ይግባኝ ባይ ጥፋተኛ ልባል የሚገባው በወንጀል ሕግ አንቀጽ ነው ተብሎ ተስተካክሎ እንዲወሰንና ቅጣቱም በዚህ መሰረት እንዲሰላ አመለክታለሁ ይግባኝ ባይ በስር ፍርድ ቤት ክርክሬ የማይገባ ጥቅም ለማግኘት የሚደረጉ ወንጀሎች በዋናው ወንጀል ተጠቃለው ይቀጣሉ የሚለውን የወንጀል ሕግ አንቀጽ ትን በመጥቀስ ይግባኝ ባይ በፈጸምኩት ወንጀል በአንድ ወንጀል ተጠቃሉ ማለትም በተእታ አዋጅ ቁ አንቀጽ ሐ ብቻ ልቀጣ ይገባል የሚል ክርክር ባቀርብም ፍርድ ቤቱ ያቀረብኩትን ክርክር መሰረት አድርጎ በአንድ ወንጀል ብቻ ጥፋተኛ ነው ማለት ሲገባው ካልተቀበለም ለምን እንዳልተቀበለ መተቸት ሲገባው በዝምታ በማለፍ ያለምንም ህጋዊ ምክንያትና ማስረጃ በአራቱም ወንጀሎች ጥፋተኛ ነው ብሉ መወሰኑ መሰረታዊ የወንጀል ህግ መርሆዎችን በመጣስ የተሰጠ ፍርድ ስለሆነ ሊሻር የሚገባው ነው ስለሆነም ይግባኝ ባይ ከፈጸምኩት ተግባር አንጻር በጥፋተኝነት ልጠየቅ የሚገባው በአንድ ወንጀል ሲሆን ይህም ይግባኝ ባይ ጥፋተኛ ነኝ ብዬ የእምነት ቃሌን በሰጠሁበት በተእታ አዋጅ ቁ አንቀጽ ሐ መሰረት ሊሆን ስለሚገባው የስር ፍርድ ቤት የጥፋተኝነት ውሳኔ ተሸሮ ባቀረብኩት መሰረት ተስተካክሎ እንዲወሰን አመለክታለሁ የቅጣት ውሳኔው ላይ የቀረበ ይግባኝ የተከበረው ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት ለአንድ ጥፋት አንድ ቅጣት በሚለው በወንጀል ሕግ አንቀጽ የማይገባ ጥቅም ለማግኘት የተፈጸሙ ተከታታይ ወንጀሎች ሲኖሩ ቅጣቱን ለመወሰን በዋናው ወንጀል እንደሚጠቃለሉ ይደነግጋል ይግባኝ ባይ ጥፋተኛ የተባልኩባቸው ወንጀሎች የተፈጸሙት የማይገባ ጥቅም ለማግኘት በመሆኑ ዋናው ወንጀልም የተጨማሪ እሴት ታክስ አዋጅ ቁ በአዋጅ ቁ እንደተሻሻለው አንቀጽ ሐ የተደነገገው በመሆኑ ቅጣቱ በዚሁ አንቀጽ መሰረት ብቻ እንዲወሰንና እንዲሰላ አመለክታለሁ ከዚህ በላይ ያቀረብኩት የይግባኝ ቅሬታ ተቀባይነት ባይኖረው ይግባኝ ባይ ጥፋተኛ በተባልኩባቸው ተኛ እና ተኛ ክሶች የስር ፍርድ ቤት አዲሱን የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁ መሰረት በማድረግ ቅጣቱ አንድ ብቻ እንዲሆን መወሰኑ ትክክል ቢሆንም የስር ፍርድ ቤት ቅጣቱን ለማስላት የወንጀሉ ደረጃ የሚለውን ሲወስን መካከለኛ በማለት ነው የወሰነው የስር ፍርድ ቤት የወንጀሉን ደረጃ መካከለኛ ያለው በቅጣት ውሳኔው ገጽ ሁለተኛ ፓራግራፍ መስመር እንደተመለከተው የደረሰው ጉዳት ከፍተኛ መሆኑን በመውሰድ ከሚል በማስረጃ ካልተረጋገጠ መነሻ በመነሳት ነው አቃቤ ህግ በስር ፍርድ ቤት ባቀረባቸው የሰነድ ማስረጃዎች ተራ ቁ እና ተራ ቁ የቀረበው የሚያስረዳው ጉዳት ስለመድረሱ ሳይሆን የሀሰት ደረሰኞቹ ቢወራረዱ ኖሮ በመንግስት ላይ ሊደርስ ይችል የነበረውን ጉዳት ነው ጧተኛ የአቃቤ ህግ ምስክር ሆነው የቀረቡትም የመሰከሩት ሰነዶቹ ቢወራረዱ ኖሮ ሊደርስ ይችል የነበረውን ጉዳት ነው ስለሆነም በመንግስት ላይ የደረሰ ምንም ጉዳት በሌለበት ሁኔታ የስር ፍርድ ቤት የደረሰው ጉዳት ከፍተኛ መሆኑን በማለት የወንጀል ደረጃው መካከለኛ ተብሎ መወሰኑ አግባብነት የሌለው በመሆኑ የወንጀል ደረጃው ዝቅተኛ ተብሎ እንዲወሰንና በታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁ አንቀጽ መሰረት መነሻው ቅጣት አመት ተብሎ እንዲወሰን እና አጠቃላይ ቅጣቱም በዚሁ መሰረት ተስተካክሎ እንዲሰላ አመለክታለሁ ይግባኝ ባይ ፈጽሞአል በማለት አቃቤ ህግ ያቀረበውን የወንጀል ድርጊት ሙሉ በሙሉ በፖሊስ ምርመራ ጊዜ አና በፍርድ ቤት አምነት ክህደት ቃል ስጠየቅ አምኛለሁ እኔ ካመንኩት ውጪ በአቃቤ ህግ ማስረጃዎች የተጨመረ አንድም አዲስ ነገር የለም ይግባኝ ባይ ከዚህ በተጨማሪ ተኛ ተከሳሽ አንዲያዝ የምርመራ አካላትን አግዣለሁ ይህም የአቃቤ ህግ አንደኛ ምስክር በሰጡት ምስክርነት ያረጋገጡት ነው ይግባኝ ባይ የተጠቀሱብኝ በርካታ የወንጀል ድንጋጌዎች አግባብነት የላቸውም አልኩኝ እንጂ ድርጊቱን አልፈጸምኩም አላልኩም በፖሊስ ምርመራ ጊዜም ሆነ በፍርድ ቤቱ ጥፋተኛ መሆኔን አምቼ ይቅርታ ጠይቄያለሁ በወንጀል ሕጉ አንቀጽ ሠሠ ለቅጣት ማቅለያ የሆነው ዋናው የተፈጸመውን ወንጀል ዝርዝርን ህቨ በ። የይግባኝ ክርክር ከተጠናቀቀ በኋላ ይግባኝ ሰሚው ፍቤት በሥር ፍቤት የተሰጠን የጥፋተኝነትና የቅጣት ውሳኔ መሠረዝ የጥፋተኝነት ውሣኔ በማጽናት ቅጣት መቀነስ ወይም በሥር ፍቤት በነፃ የተለቀቀን ተከሳሽ ጥፋተኛ በማድረግ መቅጣት ወይንም ደግሞ ጉዳዩ ወደ ሥር ፍቤት ተመልሶ እንደገና እንዲታይ ማዘዝ ይችላል የወመህሥሥቁ የይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤቱ የስር ፍርድ ቤቱን ውሳኔ ካጸናው ድጋሚ ይግባኝ ማቅረብ አይቻልም አዋጅ ቁ ቁ ነገር ግን የሰበር አቤቱታ ከማቅረብ አያግድም ስለሆነም ጉዳያቸው በይግባኝ ታይቶ ባለቀ ጉዳይ ላይ መሰረታዊ የህግ ስህተት ሲኖር ለፌዴራል ሰበር ችሎት ማመልከት ይቻላል አንቀጽ እና አንድ ጉዳይ በሰበር እንዲታይ የህግ ስህተት ብቻ መኖሩ በቂ አይደለም የተፈፀመው የህግ ስህተት መሰረታዊ መሆን ይጠበቅበታል የሰበር አቤቱታን የሚፈቅዱ የሕግ ድንጋጌዎች መሰረታዊ የህግ ስህተት ለሚለው ጽንሰ ዛሳብ የሰጡት ትርጓሜ የለምሆኖም ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ ግልፅ ህግን የሚቃረን ከሆነ በተሳሳተ የህግ ትርጉም ላይ የተመሠረተ ወይም ጨርሶ በህግ ያልተመሰረተ ከሆነ መሰረታዊ የህግ ስህተት አለበት ሊባል ይችላልሩጥቃቅን የስነስርአት ደንቦች አለመከበራቸው መሰረታዊ የህግ ስህተት አለ የሚያሰኙ ባይሆንም እነዚህ ጥቃቅን የስነስርአት ጥሰቶች ተዳምረው ውሳኔውን መሰረታዊ የህግ ስህተት ያለበት ሊያደርጉት እንደሚችሉም መገንዘብ ያስፈልጋል የአልባኒያ ሰበር ሰሚ ፍርድ ቤት የሚመረምረው የህግ ጥያቄዎችን ብቻ እንደሆነ ጠቅለል ብሎ ተመልክቶ የሚከተሉት አመላካች ጉዳዮች ተዘርዝረዋልዎ እነሱም ህጉን አለመከተል ወይም በተሳሳተ ሁኔታ ተግባራዊ ማድረግ ከባድ የሆነ የስነስርአት ግድፈትጥሰት ቢልልኝ ማንደፍሮ የሰበር ስርአት በኢትዩጵያ አጠቃላይ ገፅታ ህጋዊነት ሚያዚያ ዝኒ ከማሁ ፐከፀ ርዐመገፀፎፎበርፎ ዕየ ሀፀዐየፎከገፎ ርዐሀቲ ከከፎ ፍፎርዐበበ በገፎፎቲበደ ዐየ ርፎበቋ በፀ ጀኃፍፎከ ጀህየዐፀፎቋበ ርዐሀከቲቨፎፍ ርዐሀበርቨ ር ጀሀዐሀፎ ሾ በሙግት ፃደት በተከራካሪዎች እንዲቀርብ የተጠየቀ ወሳኝ ማስረጃ አለመቅረብ የውሳኔው ትንተናና ምክንያት ስነ አመክኖን የተቃረነ ከሆነ የሚል ነው እንዲህ አይነት አመላካች ነገሮች ቢኖሩ ለሰበር የሚቀርቡ ጉዳዮችን ለመለየት ያስችላል አቃቤ ህግ የህግ የበላይነትን ከማስከበር ባልተናነሰና ተመሳሳይ በሆነ ደረጃ ተከሳሽ አላግባብ እንዳይቀጣ የማድረግ ሀላፊነት ስላለበት በትንሹም በትልቁም የህግ ስህተቶች ሳይሆን ለሰበር የሚያቀርበው አቤቱታ በእርግጥም መሰረታዊ የህግ ስህተት ለመሆኑ ሙሉ በሙሉ የሚተማመንበት እና በእርግጥም ለአገራችን የህግ ስርአት እንዲህ አይነት የህግ ስህተቶች መታረማቸው አጠቃላይ የሀገራችንን የህግ ስርአት የሚጠቅም መሆኑን ከግምት ባስገባ መልኩ መሆን ይኖርበታል በሙስና ወንጀል የተገኘ ንብረት ስለሚወረስበት እንዲሁም ነጻ በተባለ ጊዜ ንብረትን ለባለንብረቱ ስለመመለስ በሙስና ወንጀል የተገኘ ንብረት በሁለት መልኩ አንደሚወረስ ወይም ካሳ እንዲከፈል እንደሚደረግ በፀረ ሙስና ልዩ የማስረጃና ስነስርአት ህግ አንደተሻሻለው ከአንቀጽ ተደንዓጓል እነዚህም የወንጀሉን ጉዳይ ያየው ፍርድ ቤት ጥፋተኛ ነው ብሎ ሲወስን አብሮ ንብረት እንዲወረስ ሲወስን ጥፋተኝነት ላይ የተመሰረተ ውርስ እና የወንጀሉን ጉዳይ የሚያየው ፍርድ ቤት ንብረት እንዲወረስ ባልወሰነ ጊዜ በፍትሀብፄር ንብረት እንዲመለስ ወይም ተመጣጣኙ እንዲከፈል ውሳኔ ሲሰጥ ነው ጥፋተኝነት ላይ የተመሰረተ ውርስ በጸረ ሙስና ልዩ የማስረጃና ስነስርአት ህግ አንቀጽ ሀለ እንደተደነገገው በሙስና ወንጀል ተከሳሽ ሆኖ የቀረበ ጥፋተኛ ነው ተብሉ ከተወሰነበት በሙስና ወንጀል የተገኘ ለመሆኑ የተረጋገጠ ንብረትና በወንጀሉ የተገኘው ንብረት ያፈራው ንብረትአንቀፅ ሀ ወይም በሙስና ወንጀሉ ከተገኘው ጥቅምና በወንጀል የተገኘው ንብረት ያፈራው ንብረት ጋር ተመጣጣኝ የሆነ ማንኛውም የተከሳሹ ንብረት አንቀፅ ሀ ወይም በወንጀሉ ምክንያት ለራሱ ያገኘው ጥቅም ባይኖርም ሌሎች ሰዎች ጥቅም ማግኘታቸው ወይም በግለሰብ በመንግስት ወይም በህዝባዊ ድርጅት ጉዳት መኖሩ ከተረጋገጠ ከዚህ ጥቅም ወይም ጉዳት ጋር ተመጣጣኝ የሆነ የተከሳሽ ንብረት በማካካሻነትአንቀፅ ለ እንዲወረስ ፍርድ ቤቱ ትአዛዝ ይሰጣል ይላል ፍርድ ቤቱ ለውሳኔው መሰረት በሙስና የተገኘውን ጥቅም ወይም የደረሰውን ጉዳት መጠን ስሌት ላይ ተመስርቶ ስለሆነ የሚወስነው አቃቤ ህግ ከክሱ ጋር በሙስና ወንጀል የተገኘው ንብረት ስሌትን በማስረጃ አስደግፍ ማቅረብ ይጠበቅበታል የመወያያ ጥያቄዎች በልዩ ስነስርአት ህጉ አንቀጽ በፍርድ እንዲወረስ ውሳኔ የተሰጠበትን ንብረት አግባብ ያለው አካል በመረከብ ለመንግስት ያስረክባል ይላል በወንጀሉ ጉዳት የደረሰው በህዝባዊ ድርጅት ወይም በግለሰብ ላይ መሆኑ ከተረጋገጠ ፍርድ ቤቱ ንብረቱ እንዲወረስ ትአዛዝ እንደሚሰጥ ከዚህ በላይ በአንቀጽ ተመልክቷል በግለሰብ ወይም በህዝባዊ ድርጅት ላይ ለደረሰ ጉዳት ግለሰቡ ወይም ህዝባዊ ድርጅቱ ሊካስ ሲገባው መንግስት እንዲወርስ መደረጉ መንግስት ባልደረሰበት ጉዳት የማይገባ ጥቅም ሀበሀ ጸበዶ አንዲያገኝ ማድረግ አይደለም ወይ። በፍትሀ ብፄር ንብረት እንዲመለስ ወይም ተመጣጣኙ እንዲከፈል ስለሚደረግበት አግባብ ርከብቭ የሙስና ወንጀል ጉዳዩን የሚያየው ፍርድ ቤት ጥፋተኝነትን ሲወስን ከዚሁ ጋር አብር የንብረት መወረስን ካልወሰነ በልዩ ስነስርአት ህጉ ጥፋተኛው ንብረቱ አንዲወረስ ወይም ተመጣጣኙን እንዲከፍል በሶስት አካላት የፍትሐ ብሔር ክስ ሊቀርብ እንደሚችል ተመልክቷል እነሱም በአቃቤ ህግ አመልካችነት አግባብ ባለው አካል አመልካችነት እና አግባብ ያለው አካል ፈቃድ ወይም ውክልና የሰጠው የሙስና ወንጀሉ የተፈጸመበት የመንግስት መስሪያ ቤት የመንግስት የልማት ድርጅት ህዝባዊ ድርጅት ወይም ግለሰብ አመልካችነት ናቸው የወንጀል ፍርድ ቤቱ በተከሳሽ ላይ ጥፋተኛ ብሎ ቢወስንም ንብረት እንዲወረስ ካልወሰነ አቃቤ ህግ በሚያቀርበው ማመልከቻ መሰረት የንብረት መውረስ ጉዳይ ይታያልየፀረሙስና ልዩ የማስረጃና ስነስርአት ህግ አንቀጽ በተለያየ ምክንያት ክሱ እንዲቋረጥ በመደረጉ ወይም በማንኛውም ሌላ ምክንያት የጥፋተኝነት ውሳኔ ባይሰጥም ወይም ከዚህ ውጪ በማንኛውም ምክንያት በሙስና የተገኘ ንብረት እና በወንጀሉ በተገኘው ንብረት ያፈራው ንብረት ወይም በወንጀል ከተፈራው ንብረት ጋር ተመጣጣኝ የሆነ ዋጋ እንዲወረስ ለማድረግ ወይም በወንጀሉ ለደረሰ ጉዳት ማካካሻ የሚሆን ተመጣጣኝ ዋጋን ለማስከፈል አግባብ ያለው አካል በፍትሀብሄር ክስ ሊመሰርት ይችላል የፀረሙስና ልዩ የማስረጃና ስነስርአት ህግ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ አና በሙስና ወንጀል የተገኘው ንብረት የመንግስት መስሪያ ቤት የመንግስት የልማት ድርጅት የህዝባዊ ድርጅት ወይም የሌላ ግለሰብ ንብረት ወይም ገንዘብ ከሆነ የፍትሐ ብሔር ክስ መሥርቶ ይኸው ንብረት ወይም ገንዘብ ማስመለስ ይችል ዘንድ አግባብ ያለው አካል ፈቃድ ሊሰጥ ወይም ሊወክል እንደሚችልና እነዚህ ተቋማት የሚመሰርቱትን ክስ በሚመለከት ውጤቱን አእንሚከታተላል ይደነግጋል አንቀጽ የመወያያ ጥያቄዎች በአቃቤ ህግ እና አግባብ ባለው አካል መካከል ክስ የሚመሰረትባቸው ሁኔታዎች ተለያይተው ተመልክተዋል ነገር ግን አግባብ ያለው አካል ማለት የሙስና ወንጀልን ለመመርመር ወይም ለመክሰስ ስልጣን የተሰጠው አካል ነው በማለት በልዩ ስነስርአት ህጉ አንቀጽ ተመልክቷል ስለሆነም አቃቤ ህግ የሙስና ወንጀልን የመክሰስ ስልጣን የተሰጠው አግባብ ያለው አካል ነው ከዚህ በላይ እንደተመለከትነው በልዩ ስነስርአቱ አንቀጽ ጥፋተኛነት ውሳኔ በተሰጠበት ጊዜ የውርስ ጥያቄ ማቅረብ የሚችለው አቃቤ ህግ እንደሆነ ተመልክቶአል የዚህ ልዩነት ምክንያቱ ምንድነው። ከዚህ በላይ እንደተመለከተው ፖሊስ ህጋዊ ትእዛዝን መቀበል ያለበት ሲሆን ህገወጥ የሆነ ትአዛዞችን ግን መቀበል የለበትምህገወጥ ትእዛዞችን ተቀብሎ ታዝዢ ነው ብሎ ከተጠያቂነት ማምለጥ አይችልም በወንጀል ህግ አንቀጽ ፍጹም የሆነ መገደድ ካለ በወንጀል እንደማያስቀጣ ይደነግጋል ሊቋቃመው በማይችለው መንገድ ፍጹም ተገድዶ ሊደርስበት ከነበረው ጉዳይ በማይበልጥ ሁኔታ ወንጀል ያደረገ ሰው ተገድዶ ባደረገው ወንጀል አይቀጣም አንቀጽ ሐ ሌላውን ሰው ወንጀል አንዲያደርግ ያስገደደ ሲሆን የሚል ነውጋ በወንጀል ህጉ አንቀጽ ትአዛዝ ፈጻሚው ወንጀል መሆኑን እያወቀ መፈጸም የሚያስቀጣ አንደሆነ ይደነግጋል አንቀጹ ትአዛዝ ፈጻሚው ትእዛዙ ከህግ ወጭ መሆኑን በተለይም አዛ ለማዘዝ ስልጣን የሌለው ወይም ድርጊቱ ወንጀል መሆኑን አያወቀ የፈጸመውም ድርጊት የነፍስ መግደል ወይም የቃጠሎ ወይም በሰዎች ላይ ወይም በንብረት ወይም ደግሞ በአገር ደህንነትና በህብረተሰብ ዋና ዋና ጥቅሞች ላይ ወይም በአለም አቀፍ ሕግ ላይ የደረሰ ከባድ አደጋ ሲሆን በጥፋቱ ሀላፊ ሆኖ ይቀጣል ትአዛዛ ፈጻሚው ጥፋት ያደረገው በመንግስት ስራ ወይም የወታደር ስርአት አፈጻጸም ስነስርአት በሚያስገድደው ተግባር ሆኖ ትአዛዙን ለመቃወምና ለመከራከር ባለመቻሉ በቀጥታ ከመፈጸም በቀር ሌላ የተሻለ መንገድ ለማግኘት ባለመቻሉ መሆኑን ፍርድ ቤቱ በግልጽ በተረዳ ጊዜ ቅጣቱን በሙሉ ሊያስቀርለት ይችላል በማለት ይደነግጋል ፖሊስ በብርበራ ሰውን በመያዝ የተጠርጣሪን ቃል በመቀበል የምስክርን ቃል በመቀበል ሰብአዊ ክብሩን በሚነካ እና ከህግ አግባብ ውጭ የፈጸመ ከሆነ በወንጀል እንደሚጠየቅ ከአንቀጽ ተደንግገዋልአንቀጽ ማንኛውም የመንግስት ሰራተኛ ለመበርበር ወይም ለመያዝ በህግ ስልጣን የተሰጠው ቢሆንም ተገቢ ከሆነው ሀይል በላይ ተጠቅሞ ወደሌላ ሰው ቤት ወይም ግቢ የገባ እንደሆነ ወይም በህግ ከታዘዘው ወይም ከተፈቀደው ስርአት ውጭ የሰውን ንብረት የበረበረ የያዘ የወሰደ እንደሆነ ከአምስት አመት በማይበልጥ ጽኑ አስራትና መቀጮ እንደሚቀጣ ይደነግጋል አንቀጽ ማንኛውም የመንግስት ሰራተኛ በህግ ከተመለከተው ውጭ ወይም ህጋዊ ስርአትና ጥንቃቄ ሳይከተል ሌላውን ሰው በመያዝ በማሰር ወይም በማናቸውም ሌላ አኳጊን ነጻነቱን ያሳጣው እንደሆነ ከአስር አመት በማይበልጥ ጽኑ አስራትና በመቀጮ እንደሚቀጣ አንቀጽ ማንኛውም የመንግስት ሰራተኛ የመያዝ የመጠበቅ የመቆጣጠር የማጀብ ወይም የመመርመር ስራውን በሚያከናውንበት ጊዜ የተጠረጠረን የተያዘን በምስክርነት የቀረበን ፍርድ ቤት እንዲቀርብ የተጠራን ተይዞ በማረፊያ ቤት ወይም በእስር ቤት የተቀመጠን ወይም የአስራት ቅጣት በመፈጸም ላይ የሚገኝን ሰው አንድ መግለጫ እንዲሰጠውም ሆነ ጥፋቱን እንዲያምን ወይም ይህን የመሳሰለ ነገር እንዲገልጽለት ወይም በፈለገው መንገድ የምስክርነት ቃል እንዲሰጥ የደለለው የተስፋ ቃል የሰጠው ያስፈራራው ወይም በዚህ ሰው ላይ አግባብነት የሌለው ወይም ከሰብአዊ ርህራሄ ውጭ የሆነ ወይም ለሰው ልጅ ክብር ወይም ለተሰጠው የስራ ስልጣን ተቃራኒ የሆነ ድርጊት የፈጸመበት እንደሆነ በተለይም ድብደባ የጭካኔ ተግባር ወይም የአካል ወይም የመንፈስ ስቃይ ያደረሰበት እንደሆነ በቀላል እስራት ወይም በመቀጮ ወይም ነገሩ ከባድ ሲሆን ከአስር አመት በማይበልጥ ጽኑ አስራትና በመቀጮ እንደሚቀጣ ድርጊቱ ተጨማሪ ወንጀል ባስከተለ ጊዜ አግባብነት ያለው ድንጋጌ በተደራቢት እንደሚፈጸም ወንጀሉ የተፈጸመው በባለስልጣን ትእዛዝ አንደሆነ ይሀው ባለስልጣን ከአስራ አምስት አመት በማይበልጥ ጽነ አስራትና በመቀጮ እንደሚቀጣ ይደነግጋል ስለሆነም ህገወጥ ትእዛዝ ሲሰጥ ፖሊሶች ትእዛዙን ለሰጠው ሰው ትአዛዙ ህገወጥ መሆነን ሊያከብሩና ሊፈጽሙት የማይችሉ መሆኑን መግለጽ ይኖርባቸዋል ህብረተሰቡ ፖሊስ የሚሰጠው ውሳኔ ከፖለቲካ ተጽእኖ ነጻ አንደሆነ እንዲያምን ያስፈልጋል ይህንን ማድረግ ከባድ እንደሚሆን ይገመታል ይሁንና ፖሊስ ሙያዊ ነጻነቱን በጠበቀ መልኩ የሚሰጠው ውሳኔ እየተደጋገመ የሚታይ ሲሆን ህብረተሰቡ በፖሊስ ተቋም ላይ እምነት እያሳደረ አንዲሄድ ያደርጋልከዚህ በተጨማሪ የፖሊስ ሙያዊ ነጻነት ምንነትና ወሰኑ እስከምን እንደሆነ ህብረተሰቡን ማስተማርና ማሳወቅ የፖሊሱ ነጻነት እንዲጠበቅ ትልቅ መሰረት ስለሚሆን ፖሊስ ህብረተሰቡን በዚህ አንጻር ማስተማርና ማንቃት ይጠበቅበታል በአድሎአዊነት አለመስራት ከበህልቪቨከ የመወያያ ጥያቄ ሰልጣኞች በቀጥታ ወደምንባቡ ከመግባታችን በፊት ለሚከተለው ጥያቄ መልስ ለመስጠት ሞክሩ ሰልጣኞች በአድሎአዊነት አለመስራት ምን ማለት ነውገ። ከዚህ በላይ በቀረበው ቃለመሀላ ውስጥ የሚከተለው ተዘርዝሮ ይገኛል የግል ጥቅም ሳልፈልግ በስራ ምክንያት ወይም በሌላ አኳኋን ያገኘሁትን ምስጢር ከአገልግሎቴ መቋረጥ በኋላ እንኳን ቢሆን በሕግ ከተፈቀደው ውጭ ላልገልጽ በቅንነት ሀላፊነቴን ለመወጣት ቃል አገባለሁ የቅንነት መርህ አንድ አቃቤ ህግ በተመደበበት የስራ ቦታ የተሰጠውን አደራና ሀላፊነት አከብራለሁ አጠብቃለሁ በተሰጠኝ አደራና ሀላፊነት መሰረት ለታቀደለት አላማና ግብ ብቻ ለማዋል እንጂ ለግል ወይም ለሌሎች ሰዎች ጥቅም አላውለውም ብሉ በግልጽም ይሁን ግልጽ ባልሆነ መንገድ የገባውን ቃል ማክበርን የሚመለከት ነው አቃቤ ህግ በስራው ጊዜም ሆነ ከስራው ውጭ ስልጣኑን እና ሀላፊነቱን አለአግባብ ለግሉ ወይም ለሌሎች ወገኖች ጥቅም እንዲውል ማድረግ ከጀመረ ማህበረሰቡም እምነት አይጥልበትም በወንጀል ክስና ምርመራ ስራውም አይተባበረውም ስለሆነም አቃቤ ህግ በሀላፊነት በተሰጠው ስልጣንም ሆነ ሀብት ቃሉን በማክበር የሚከተሉትን እንዲያደርግ ይጠበቃል በእጁ የገባውን ወይም ለህዝብ ጥቅም እንዲያስተዳድረው በአደራ የተሰጠውን ሀብትና ንብረት በአግባቡ ለታቀደለት አላማ ብቻ ማዋልና መጠበቅ ለራሱ ወይም ለሌላ ሰው ጥቅም ከማዋል ከመውሰድ ከመጠቀም መታቀብ የተቋሙን ወይም የባለጉዳይን ሰነዶችንሪከርዶችን ማስረጃዎችን በአግባቡ መጠበቅ ከመደለዝአስመስሎ ከማዘጋጀት ማጥፋት መደበቅ ማበላሸትና መቀየር መዋቆጠብ አቃቤ ህጎች በስራ አጋጣሚ ያወቁትን ሚስጥር ለአቃቤ ህግነት ስራቸው አስፈላጊ ካልሆነ በቀር በማናቸውም ሌሎች ሁኔታዎች ሊጠቀሙበት አይችሉም በአቃቤ ህግ መተዳደሪያ ደንብ ቁጥር ምስጢር ስለመጠበቅ በሚለው ውስጥ ማንኛውም አቃቤ ህግ መረጃው ተራ ወይም በህዝብ ዘንድ የታወቀ ካልሆነ ወይም መደበኛ ስራውን በህጋዊ መንገድ ለመፈጸም አስፈላጊ ካልሆነ በስተቀር በስራው አጋጣሚ ወይም ምክንያት ወይም በሌላ አከኀዋን ያገኘውን መረጃ ለማናቸውም ሰው መግለጽ የለበትም በህግ ስልጣን በተሰጠው አካል ወይም ሀላፊ በአግባቡ ካልታዘዘ በስተቀር በአሰራር ምስጢር የተባሉትን መረጃዎች ቃለጉባኤዎች የስራ እቅዶችና እነዚህን የመሳሰሉትን ምስጢራዊ ጉዳዮች ሁሉ በስራም ላይ ሆነ ከስራ ውጭ ለሌላ ማናቸውም ሰው መግለጽ የለበትም በማለት ይደነግጋል ዐቃቤ የማይገባ የገንዘብ ጥቅም ለማግኘት በምስጢር የተያዙ የወንጀል ምርመራ ውጤቶችን ከመሸጥ መቆጠብ በስራ አማካይነት ከሚገናኛቸው ተገልጋዮችም ሆኑ ማናቸውም ሰዎች ጋር በሰዎቹ ሰብእና ላይ ጉዳት ከሚያደርስ የቋንቋ አጠቃቀምና ባህርይ መቆጠብ ሕግ ከስራው ጋር በተያያዘ የጥቅም ግጭት ሊፈጥሩ ከሚችሉ የስራ ሁኔታዎች ሲፈጠሩ የዐቃቤ ሕግ ስራውን እንዳይጎዳ አስፈላጊውን እርምጃ መውሰድ ይኖርበታል ከዚህ አንጻር ማናቸውም አቃቤ ህግ የራሱ የዘመዶቹ ወይም የወዳጆቹ የግል ጉዳይ ወይም ጥቅም ከስራው ወይም በስራው ምክንያት ከያዘው የህዝብ ወይም የግለሰብ ጉዳይ ጋር የሚጋጭ ሆኖ ሲገኝ ይህንኑ ለቅርብ ሀላፊው ወዲያውኑ በማሳወቅ ጉዳዩ በሌላ አቃቤ ህግ እንዲታይ ማመልከት አለበትዑጉዳዩ የቀረበለት ሀላፊም ጉዳዩ አውነት መሆኑን ካረጋገጠ ጉዳዩ በሌላ አቃቤ ህግ እንዲታይ ማድረግ አለበትየፌዴራል አቃቤ ህጎች ደንብ አንቀጽ ማንኛውም አቃቤ ህግ ከስራው ጋር በተያያዘ ለሰጠው ወይም ወደፈት ስለሚሰጠው አገልግሎት ከማንኛውም ሰው ማናቸውም አይነት ዋጋ ያለውም ሆነ የሌለው ስጦታ መጠየቅ ወይም መቀበል የለበትም አንቀጽ አቃቤ ህግ በፍርድ ቤት በክርክር ከሚገናኛቸው ጠበቆች ከፍ ያለ ስጦታ ወይም ከፍተኛ ወጪ ያለውን ግብዣ ከመቀበል መቆጠብ ይኖርበታል የቤተሰብ አባላቱ ወይም የመስሪያ ቤቱ ሰራተኞች በእርሱ ስም ስጦታ ወይም ብድር እንዳይወስዱ መጠንቀቅ አለበት ዐቃቤ ሕግ አዘውትሮ ገንዘብ መበደር በስራው ምክንያት ከሚያጋጥመው ባለጉዳይ ገንዘብ ለመበደር መሞከር ወይም መበደር አይችልም አንቀጽ የሚሰጠውን አገልግሎት የሚያጓድል ወይም ከሙያ ግዴታው ጋር የሚጋጭ ወይም የማይጣጣም ማናቸውም ሌላ ስራ ከመስራት መቆጠብ እና በትርፍ ጊዜው ለሚሰራው ስራ ተቋሙን ማሳወቅ አቃቤ ህግ የማይገባውን ጥቅም ለማግኘት ወይም ለሌላው ለማስገኘት ስልጣኑንና ክብሩን መሳሪያ በማድረግ ከመጠቀም መፃቆጠብ ከዚህ አንጻር ለምሳሌ የትራፊክ ስርአት ጥሶ በዐቃቤ ሕግነቱ ያገኘውን ስልጣን ከተጠያቂነት ነጻ ለመሆን ከመጠቀም መቆጠብ የግል ቢዝነሱን በሚያካፄድበት ወቅት የአቃቤ ህግነት ስልጣኑን በመጠቀም በመስሪያ ቤቱ ደብዳቤ በመጠቀም መልዕክቶችን ከመለዋወጥ መቆጠብ አገልግሎት ፍለጋ የሆነ ቦታ ፄዶ ከቢሮክራሲያዊ አሰራሮች በማምለጥ በፍጥነት ለመስተናገድ ሲል አቃቤ ህግ መሆኑን በመግለፅ በተለየ ሁኔታ እንዲስተናገድ ከመጠየቅ መቆጠብ የአቃቤ ህግ ልጁ ወይም ባለቤቱ ወይም የቅርብ ዘመዱ ቢታሰር አቃቤ ህግነቱን በመጠቀም እነዚህ ሰዎች ከሌላው የተለየ መስተንግዶ ተደርጎላቸው እንዲፈቱ ወይም ጉዳያቸው በትኩረት እንዲታይ ግፊት ከመፍጠር መቆጠብ የአቃቤ ህግነት ስልጣን ጓደኛውን ለመጥቀም ወይም ጠላቱን ለመጉዳት ከመጠቀም መቆቐቆጠብ በአማላጅ አለመስራትና ራሱም በአማላጅነት አለመቅረብ ዳኞች በስሜት በፍርሀት ወይም በተዛባ አመለካከት እንዲወስኑ ከመገፋፋት መቆጠብ ይኖርበታል ስለምግባር የለውም ተብሎ በሚገመት አቃቤ ህግ ማህበረሰቡ እምነት አይጥልበትም በተቋሙ ላይም ጥርጣሬን በመውለድ እምነት እንዳይኖር ያደርጋል ስለሆነም አቃቤ ህግ ስልጣኑን ለራሱ የግል ጥቅም ያውላል ወይም ለወዳጆቹ ጥቅም ያውላል የሚል ምክንያታዊ ጥርጣሬ ሊፈጥሩ ከሚችሉ ተግባራት መቆጠብ ይኖርበታል ከዚህ አንጻር አቃቤ ህግ በችሎት ከሚከራከሩ ጠበቆች ጋር የሚያደርጉት ግንኙነት በአግባቡ ደረጃውንና መጠኑን የጠበቀ ሊሆን ይገባል ዳኞችን ከችሎት ውጪ በማግኘት ተከራካሪው ወገን በሌለበት በችሎት በተያዘ ጉዳይ ላይ ለማነጋገር ከመሞከር መቆጠብ አቃቤ ህግ ከፍያለ ስጦታ ወይም ከፍተኛ ወጪ ያለውን ግብዣ ከመቀበል መቆጠብ ይኖርበታል የቤተሰብ አባላቱ ወይም የመስሪያ ቤቱ ሰራተኞች በአርሱ ስም ስጦታ ወይም ብድር እንዳይወስዱ ማስታወቅና ማሳሰብ አለበት የመወያያ ጥያቄ አቃቤ ህግ ከጓደኞቻቸው ጠበቆችና ዳኞች ጋር የሚኖራቸው ግንኙነት ምን መምሰል አለበት።