Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ይህም ከከርስቶስ ልደት በፊት ዓመት ላይ መቃብያን ቀደሱትበዓሉም መከበር የተጀመረው ከዚያ በኋላ ነው ጫማ ማውለቅ በመካከለኛው ምስራቅ ጫማ ማድረግ የተለመደ ነው ። ትርጉሙም የመጀመሪያ ልጅ ማለት ነዉ። ማኅፀንን የሚከፍተውን ሁሉ ለእግዚአብሔር ለይ ማለቱ ነው ።አባቱ ወደ ሌላ ስፍራ በሄደ ጊዜ ቤተሰቡን ያስተዳድራል በቤተመንግስት ደግሞ አልጋ ወራሽ ነው። ስለዚህ መጽሐፍ በብሉይ ኪዳን ስለ መሚሕከርስቶስ መምጣት የተነገሩ ትንቢቶች ሁሉም በኢየሱስ ከርስቶስ መምጣት የተፈጸሙ መሆናቸውንና የኦሪት መግቦት በወንጌል የተተካ መሆኑን የሚገልጽ ከአንድ ትሪፎን ከተባለ አይሁዳዊ ጋር የተደረገ የከርከር መጽሐፍ ስለ ትንሣኤ የጻፈው መጽሐፍ አቴናጎራስ ከርስትናን ለመንቀፍና በሥነ አመክንዮ ውድቅ ለማድረግ በማሰብ ቅዱሳት መጻሕፍትን ሲያጠና መጻሕፍቱ ለወጡትና በዚያው ከርስትናን ተቀበለ የአቴና ፈላስፋ የነበረ ሲሆን ከርስቲያኖችን ሲያሰቃዩ ለነበሩት ማርቆስ ኦሬሌዎስና ኮሞዶስ ለተባሉት የሮማ ነገሥታት ገ ዓም የከርስቲያኖችን ንጹሕነታቸውን የሚገልጽናስለ ከርስትና ሃይማኖት ምክንያታዊነትና ትከከለኛነት የሚያብራራ በሳል የሆነ የጥብቅና መጽሐፍ ጽፏል እንዲሁም ሥጋ ሰውነት በትንሣኤ የሚነሣ ስለመሆኑ በአንተ ትንሣኤ ሥጋ ጽፏል ቅዱስ ሄሬኔዎስ የልዮኑ ቅዱስ ሄሬኔዎስ ብዙ መጻሕፍትን ጽፏል ከእነዚህም በሁሉም ኑፋቄዎች ላይ የጻፈው ወጥ መጽሐፍና እሕፍ ባየር በተለያየ ርእሰ ጉዳዮች ላይ የተጻፉ ድርሳናት ናቸው ሇ በዘመነ ሊቃውንት በመሆኑ ገዳማዊ ሕይወትን የተመለከቱ መጻሕፍት በዚህ ዘመን ተጽፈዋል።
በአባ አብርሃም ከተተረጎመው መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በ ዓም አራቱ ወንጌላትበጋ ዓም ሐዲስ ኪዳን እንደገና በ ዓም ደግሞ ሙሉው መጽሐፍ ቅዱስ እየታተሙወተዋል። በ ዓም በዩናይትድ ስቴትስ ፊላድልፍያ የታተመው የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ሌላው ነውበ ዓም ዛሬ በአብዛኛው በስርጭት ላይ የሚገኘው መጻሕፍትን የያዛው ታተመበአለቃ ተወልደ መድጐን መጽሐፍ ቅዱስ ወደ ትግርኛ የተተረጎመ ሲሆን አናሲሞስ ነሲቡ ደግሞ ወደ ኦሮምኛ ተርጉመውታል በ ዓም በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ተሃይማኖት ፈቃድ በተለምዶ ሰማንያ አሐዱ መጽሐፍ ቅዱስእየተባለ የሚጠራውታተመ መጽሐፍ ቅዱስ ከቋንቋ ወደ ቋንቋ እንዴትሊተረጎም ይገባዋል ማንም ሰው እንደሚረዳው መጽሐፍ ቅዱስ ከቋንቋ ወደ ቋንቋ መመለሱ እጅግ ጠቀሜታ አለው። ማር በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በርካታ ምሳሌዎች ተመስለዋል ለምሳሌ ያህል የአስራኤል በወይን ቦታ መመሰል ኢሳ ቫ የእመቤታችን ዘለአለማዊ ድንግልና ምሳሌ ሕዝ መኋ የጌታችን በበግ መመሰል ኢሳ ዮሐ የጌታችን በዓለት መመሰል ኛ ቆሮ የጌታችን በቤተ መቅደስ መመሰል ዮሐ የበግና የፍየል ምሳሌነት ማቴ የመንግስተ ሰማያት ምሳሌ ማቴ ቫ የጨው ምሳሌነት ማቴ ምስጢራዊ ትርጉም ምስጢር ማለት የተሰወረ ግን በውስጥ ያለ ላይ በላይ የማይታይ እንደ ማለት ነው በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ምስጢርን የተሰወረ ትርጉም ማግኘት ወይም መረዳት ካልተቻለ መልዕከቱን መጨበጥ አይቻልም። በመጽሐፍ ቅዱስ እንደየአገባባቸው የተለያየ ትርጉም ይዘው የሚገኙ ቃላት አሉስለሆነም አንዱ ቃል በአንድ ቦታ ላይ የነበረው ትርጉም በሌላ ቦታ ላይ ከሚኖረው ትርጉም የግድ አንድ ዓይነት የማይሆንበት ጊዜ መኖሩን ማወቅ ያስፈልጋል ። ሱቃ ለቃና ሃ ከናዝሬት ከተማ በስተሰሜን ምስራቅ በቅርበት የምትገኝ መንደር ናት። ሐቅፍርናሆም ቅፍርናሆም ማለት የናሆም መንደር ማለት ነውበገሊላ ባሕር በስተሰሜን የምትገኝ የወደብ ከተማ ናትበዚህች ከተማ ምኩራብ ስለነበረ ጌታችን ብዙ ጊዜ አስተምሮባታል። ቢታንያን አልፎ ወደ መሥራቅ ሲኬድ ከኢየሩሳሌም በስተሰሜን ምሥራቅ ኪሜ ርቃ የምትገኝ ከተማ ናት እስራኤል ከግብጽ ወጥተው በመጀመሪያ የያዚት ታላቅ ከተማ ናት። ማቴ ዛ ሲኤማሁስ ከኢየሩሳሌም በስተሰሜን ምዕራብ አቅጣጫ ኪሜ ርቃ ትገኛለች። በዚህች ቦታ ንጉሠ ሳአል ተሾመሳሙ ዝ ቸጊብዓ ከኢየሩሳሌም በስተሰሜን ምዕራብ የብንያም ከተማ ነበረች። በሐዲስ ኪዳን ዘመን ግን ባድማ ሆናለች ነገባዖን ከኢየሩሳሌም በስተሰሜን ምዕራብ ኪሜ ርቀት ላይ የምትገኝ ሌላዋ የብንያም ከተማ ናት። ከዚህ ቀጥሎ በሰማርያ አውራጃ የሚገኙ አንዳንድ ከተማዎችን እንመለከታለን ሀኢዮጴ የምትገኘው በሜድትራንያን ባሕር ወደብ ላይ ነውከዘመነ ብሉይ ጀምሮ የእስራኤል የወደብ ከተማ ናት ቅዱስ ጴጥሮስ ጣቢታንዶርቃን ከሞት ያስነሳውና በቁርበት ፋቂው በስምዖን ቤት የተስተናገደው በዚህ ነውሐዋ ሊልዳ ከኢየሩሳሌም ኪሜ ከኢዮጴ ደግሞ ኪሜ ርቃ የምትገኝ ቦታ ናት። ነ ነገ በዘመነ ሐዲስ ሄሮድስ አድሶ አና ዳግመኛ ሠርቶ ስሟን በግሪከ ሀገር በምትገኝ ከተማ ስም ስባስቴያሳብስታብሎ ጠራት መጥምቁ ዮሐንስ የታሠረውና አንገቱ የተቆረጠው ሰማርያ ነው ሲኢይዝራኤል ከሰማርያ አጠገብ የምትገኝ ከተማ ናት። ሐዋ ቿሶርያ ሶርያ ከገሊላ ወደ እስራኤል በስተሰሜን የምትገኝ ሀገር ናት። ቅዱስ ጳውሎስ ዓመት በሮም ታስሯል ሐዋ ። ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስና ቅዱስ ጳውሎስ ሐምሌ ቀን በሰማዕትነት ያረፉት በሮም ከተማ ነው ፊንቄ እርሷም የዛሬዋ ሊባኖስ ናት። ከገሊላ በስተሰሜን ምዕራብ የምትገኝ ከተማ ናት። ባሕሮች ጭ የገሊላ ባሕርየጥብርያዶስ ባሕር ሉቃ ዝ ሙት ባሕርጨው ባሕር ዘፍ ጭ ባሕረ ኤርትራዘጸ ወንዞቾ ቸጥ የዮርዳኖስ ወንዝነገ ባፋ ጥ የፊሊፅስ ምንጭ ቸ ግዮንየዓባይ ወንዝ ኢሳ ቸ ጤግሮስና ኤፍራጥስዝዜና ተራሮች አርሞንኤምዘዳ ሊባኖስመኃ ቀርሜሎስገነገ ደብረሲናየኮሬብ ተራራ ዘጸ ደብረ ታቦርማቴ ዛ ደብረ ዘይትማር ዝዣ ሞሪያዘፍ ው ደብረ ጽዮን ሳሙ ምዕራፍ ሾ የመጽሐፍ ቅዱስ ባህል ፍሩ መጽሐፍ ቅዱስ የራሱ የሆነ ባህል አለውይህም ባህል መጽሐፍ የተጻፈላቸውን ሰዎች ወይም የጸሐፊውን ሁኔታ የሚያመለክትበት ጊዜ አለ። ስለዚህ በተጻፈበት ጊዜ ከነበሩት ሁኔታዎች ጋር መዛመድ ይኖርበታል ፍሩ መጽሐፍ ቅዱስ በአብዛናው የሚያንጸባርቀው የመካከለኛው ምስራቅን ባህል ስለሆነ በጊዜው የነበረውን ባህል ማወቅ መጽሐፍ ቅዱስን ለመረዳት ጠቃሚ ይሆናል የአነጋገር ባህሉን እንዲሁም አንድ ቃል መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት አካባቢ ያለውን ትርጉም መረዳት አስፈላጊ ነው ው ከተጻፈላቸው ሀገሮች ባህልና እንዲታወቅ ከተፈለገው ፍሬ ነገር አንጻር በጉልህ የሚታዩ ባህሎችን ከዚህ በመቀጠል በጥቂቱ ለመመልከት እንሞከራለን የአነጋገር ዘይቤ በተለያየ ቋንቋ የሚናገሩ እና በተለያየ ሀገር የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ የየራሳቸው የሆነ ይትበሐል አላቸው። ዘጸ ኢያ። ማቴ ምዕራፍ ሀ አዋልድ መጻሕፍት አዋልድ መጻሕፍት የመጽሐፍ ቅዱስ ልጆች ናቸው ታላቅ ዛፍ ፍሬ አፍርቶ ቡቃያዎችን እንደሚያስገኝ ሁሉ መጽሐፍ ቅዱስን ማዕከል ያደረገው የቤተከርስቲያን ስብከትም በእግዚአብሔር አሳዲጊነት አያሌ ፍሬዎችን እና ቡቃያዎችን አስገኝቷል ይህ የቤተ ከርስቲያን ፍሬ እና ቡቃያ ለትውልድ የሚተላለፍባቸው መጻሕፍት አዋልድ መጻሕፍት ይባላሉገድላት የሊቃውንቱ የነገረ ሃይማኖት መጻሕፍት የቤተ ክርስቲያንን ታሪከ የሚናገሩ መጻሕፍት ከነዚህ የሚመደቡ ናቸው አነዚህ መጻሕፍት ቤተ ከርስቲያን መካን እንዳልሆነች እና በየጊዜው ለትውልድ መማሪያ የሚሆኑ ፍሬዎች አንዳሏት የሚያሳዩ ናቸው የአዋሊድ መጻሕፍት ጥቅም አዋልድ መጻሕፍት ለሰው ልጆች የዕለት ተዕለት ኑሮ እና ሥነ ምግባር እንዲሁም መሠረተ ሃይማኖት እጅግ ከፍተኛ ጥቅም አላቸውእነዚህም መጻሕፍት ጳከቅዱሳት መጻሕፍት ንባቡ ያጠረውን አስረዝመው ከቅዱሳት መጻሕፍት እንደ ኀይለ ቃል በንባብ ተቃጥቶ ሳይሟላ የቀረውን አሟልተው በቅዱሳት መጻሕፍት የተጠቀሰውን ጥቀስ በበለጠ አብራርተው በቅዱሳት መጻሕፍት የተመሰለውን ምሳሌ ተርጉመው ጁጹብሱያትና ሐዲሳትን አስማምተውምስጢሩ የረቀቀውን አጉልተውመሠረቱን ሳይለቅ ለሰው እንደሚረዳውእንደሚገባው ለመተርጎም የሃይማኖትን ምስጢርየሥነምግባርን ትሩፋትን ነገር መማሪያ እና ማስተማሪያመምከሪያመመከሪያ በመሆን ከፍተኛ ጥቅም አላቸውእነዚህንም በዝርዝር እንደሚከተለው አንመለከታልገ ንባቡ ያጠረውን ሲያስረዝሙ ቅዱስ ጳውሉስ በ ቆሮ ዛ ላይበውኑ ጳውሎስ ስለ አናንተ ተሰቀለን ሮ ያለውን ታላቁ የእስከንድርያው ሊቅ ቅዱስ ቄርሎስ ብዙ ነቢያትና ጻድቃን ሞቱሞታቸው ግን የጠቀመው የለም ። የበለስ ትንቢታዊ ምሳሌ ምንድ ነው መተርጉመ ብሉይ ወሐዲስ ቅዱስ ያሬድ በዜማ መጽሐፍ በለስ ያለው ቤተ እስራኤልን ነው ይህም ማለት እስራኤል እንደገና መንግስትን ስትመሠርት ማለት ነውብሎ ምሳሌውን ገለጠው የአዋልድ መጻሕፍት ዓላማ ነገረ እግዚአብሔርን ሃልዎተ እግዚአብሔርን መግለፅ በእግዚአብሔር ያመኑ ቅዱሳን የሠሩትን ሥራ ተጋድሏቸውን መግለጽ የእምነትን ታላቅነት መግለጽ ሥነ ምግባርን በጎ አምልኮትን ማስተማር በአሥራው መጻሕፍት የተገለጹትን አምልተው አስፍተው አብራርተው ማቅረብ ነው በሐይማኖት የጸኑ በምግባር የቀኑ ሰዎች የሚያገኙትን ዋጋ መግለጥ ሰውን ወደ በጎ ሕይወት መምራት የአዋልድ መጻሕፍት ቁጥር አዋልድ መጻሕፍት የተለያዩና ብዙ ከመሆናቸውም በተጨማሪ በየጊዜው እየተጻፉና እየተጨመሩ የሚሄዱ ስለሆነ ቁጥራቸው ይህን ያህል ተብሎ ሊወሰን አይችልም የአንድን ነገር ቁጥር ለማወቅ ማቆምን ይጠይቃልና በተለይም ደግሞ አዋልድ መጻሕፍት እንደ ቀኖናውያን መጻሕፍት አገሌ መጽሐፍ አንድ እገሌ መጽሐፍ ሁለት ተብለው ተለይተውና ተወስነው ሊቆጠሩ ያስቸግራል ምክንያቱም በተለያዩ ዘመናት በተለያዩ ቦታዎችና በተለያዩ ጸሐፍያን የተጻፉ ስለሆነ የሚያገኛቸውን ሰው አይቶና ተመልከቶ ከመሠረታዊው የመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮና የቤተ ከርስቲያን ትውፊት የሚስማሙ ከሆኑ ይጠቀምባቸዋል እንጂ እያንዳንዱ መጽሐፍ በተጻፈ ቁጥር እየታየ በቀኖና ተወስኖ የሚዘለቅ አይደለም ጠቢቡ ሰሎሞን አዋልድ መጻሕፍት ቁጥራቸው እጅግ ብዙ መሆኑን ሲገልጽ አዋልድ እለ አልቦን ጉልቀ ቁጥር የሌላቸው ብዙ የሆኑ ልጆች ብሏል መኃ መሠረታዊው መርህና መመዘኛ የሆነው መጽሐፍ ቅዱስና የቤተ ከርስቲያን ትምህርት እስከተቀመጠ ድረስ በነዚህ መመዘኛዎች መመዘን የእያንዳንዱ ድርሻ ነው ሆኖም ግን አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ለመንፈሳዊ አገልግሎቷ የምትጠቀምባቸውን መጻሕፍት በቅዱስ ሲኖዶስ መዝናና ለይታ መወሰን ትችላለች በተለይም በቤተ ከርስቲያን የአለት ተእለት አገልግሎት ውስጥ ጥቅም ላይ የሚውሉትንና በስሟ የሚጠሩትን ወይንም የቤተ ከርስቲያን መጻሕፍት እንደሆኑ የሚነገሩ ካሉ እነዚህን መርምራ የቤተ ከርስቲያን ከሆኑ ማጽደቅ ካልሆኑ ደግሞ ስህተታቸውን መግለጥና መለየት አስፈላጊ ነው የአዋልድ መጻሕፍት አከፋፈል አዋልድ መጻሕፍትን በዘጠኝ እንከፍላቸዋለን እነርሱም የነገረ ሃይማኖት መጻሕፍት ርትዕት ስለሆነቸው ሃይማኖታችን ለማስረዳት ቅዱሳን አበው ቅዱሳት መጻሕፍትን ጠቅሰው ያዘጋጀቸው መጻሕፍት ናቸው። ተአምረ ኢየሱስተአምረ ማርያም መልዕከታትየቅዱስ ጳውሎስ መልዕከት » ድርሳን ዘቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ የራዕይዮሐንስ ራእይ ራእየ ማርያም ፍካሬ እየሱስ የሥርዓትቱ የሥርዓተ መጻሕፍት ፍትሐ ነገሥት ሊ በባለቤታቸው የቅትዱሳት መጻሕፍት ባለቤታቸው ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ናት ምክንያቱም ቅዱሳት መጻሕፍት የእግዚአብሔር ገንዘቦች በእርሱም ፈቃድና ምሪት የተፃፉ ሲሆኑ ቤተ ከርስቲያን ደግሞ እግዚአብሔር በደሙ የዋጃት በምድር የአግዚአብሔር እንደራሴ የሆነች የጸጋው ግምጅ ቤት ናት የሐዋ ስለሆነም ከእግዚአብሔር የተላኩ ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስ ገልጦላቸው ወንጌልንና መልእከታትን የጻፉት ለቤተ ከርስቲያን ነው የአዋልድ መጻሕፍት ጸሐፊዎች የቤተ ከርስቲያን ልጆች ሲሆኑ አነርሱም መንፈሰ እግዚአብሔር እንደገለጠላቸው መጠን መጻፍቱን የጻፉት ለቤተከርስቲያን ልጆች ለምእመናን ነው በመሆኑም ባለቤታቸው ቤተ ከርስቲያን በመሆኗ ለትርጉማቸው ለታሪካቸውና ለምሥጢራቸው መጠየቅ ያለባት ቤተ ክርስቲያን ናት ሒ በቅድስናቸውፁ አሥራው መጻሕፍትንም ሆነ አዋልድ መጻሕፍትን ያጻፈው መንፈስ ቅዱስ ነው የአሥራው መጻሕፍትን ጸሐፍት እንደመረጠ እንዳተጋ ምሥጢር እንደገለጠላቸው የአዋልድ መጻሕፍትን ጸሐፍት የመረጠ ያተጋ ምሥጢር የገለጠላቸው መንፈስ ቅዱስ ነው ከአንዱ ምንጭ ከመንፈስ ቅዱስ በመገኘታቸውም የአሥራውም ሆኑ የአዋልድ መጻሕፍት ዓላማቸው ነገረ ሃይማኖትን ማስረዳት ደግሞም ለትምህርትና ለተግሣጽ ልብንም ለማቅናት በጽድቅም ላለው ምክር መጥቀም ነውኛጢሞ በልዩ ልዩ ዘመናትና ሰዎች በተራራቀ ሀገር ተጽፈው ለየብቻቸው የነበሩትን አሥራው መጻሕፍት ከመሠረተ ሃይማኖት አንጻር መርምራ አረጋግጣ በአሥራው መጻሕፍትነት የተቀበለችው ቤተ ክርስቲያን ናት አዋልድ መጻሕፍትንም የምትቀበለው በተመሳሳይ መልኩ ከትምህርቷ አንፃር መርምራ አረጋግጣ ነው መ የእግዚአብሔርን ሥራ በመግለጥ የቅዱሳት መጻሕፍት ተቀዳሚ ዓላማ የእግዚአብሔርን ሥራ መግለጥ ነው ቅዱሳት መጻሕፍት እግዚአብሔር በቀጥታ ራሱ ወይም በወዳጆቹ አድሮ ለሕዝቡ ያደረገውን ተአምር መግቦት ቸርነት ያብራራሉይህ እውነታ በአሥራው መጻሕፍት በስፋትና በይፋ የተገለጠ ሆኖ እናገኘዋለን ዓላማቸው የእግዚአብሔርን ሥራ መግለጥ ከመሆኑ የተነሣ የእግዚአብሔር ሥራ ተአምር የተፈጸመላቸውንና የተፈጸመባቸውን ሰዎች ቦታዎች እምብዛም ትኩረት አይሰጧቸውም ተአምሩን ብቻ ገልጠው የሰዎችንና የቦታዎችን ስም እገሌአንድሰው ብለው ያልፋሉ ማቴቿጸኛ ነገቦ ማቴቿ ሉቃፅና ይህ በአሥራው መጻሕፍት ብቻ የሚንጸባረቅ ሳይሆን የአዋልድ መጻሕፍትም ዓላማ ነው በገድለ ተከለሃይማኖት በገድለ ጊዮርጊስ በተአምረ ማርያም ውስጥ በቅዱሳን አማላጅነት የአግዚአብሔር ሥራ ተአምር የተፈጸመላቸው ወይም የተፈጸመባቸው ሰዎችን ስም ቦታ ሳያነሠ እገሌ አገሊት አንድ ሰው ብለው የሚጠሩት ሰዎቹና ቦታዎቹ መጠሪያ ስለሌላቸው ሳይሆን ዓላማቸው የእግዚአብሔርን ሥራ መግለጥ ስለሆነ ነው ሠ የሃይማኖትን ታላቅነት በመግለጥፁ ቅዱሳት መጻሕፍት በሃይማኖት ለሃይማኖት ስለሃይማኖት የተጻፉ ናቸው ከጥርጥር ከአጉል አሳብ ተጠብቆ በመጻሕፍቱ የተገለጠውን የታዘዘውን ለጠበቀ የተባለው ይፈጸምለታል ሠለስቱ ደቂቅ ሃይማኖትን ገንዘብ አደረጉ በሃይማኖትም ሕግ ታዝዘው ለጣዖት መስገድን እምቢ አሉ በዚህ የተነሣ ከእሳት ቢጣሉ በሃይማኖት የአሳትን ኃይል አጠፉ ነቢዩ ዳንኤል በሃይማኖት የአናብስትን አፍ ዘጋ ጌዴዎን ያለ ጦር መሣሪያ አእላፍ የአሕዛብን ሠራዊት ድል አደረገ ይህ የሃይማኖትን ታላቅነት ያስረዳል ዕብልፀቦፀዐ በአዋልድ መጻሕፍትም አቡነ ኤውስጣቴዎስ በአጽፋቸው በመጎናጸፊያቸው ባሕር ሲከፍሉ ፃድቁ አቡነ ተከለሃይማኖት ከንብ ቀፎ ተከተው በቆዳ ተጠቅልለው ከተወረወሩበት ገደል ሲወጡ ከእሳት መካከል ቆመው እግዚአብሔርን ሲያመሰግኑቅዱስ ጊዮርጊስ የሚቆራርጥ መርዝ ሲያጠጡት ሕያው ሆኖ የሚያሳየን የሃይማኖትን ታላቅነት ነውበአሥራውም ሆነ በአዋልድ መጻሕፍት የተጠቀሱት ሰዎች ታላላቅ ተአምራት ሲፈጽሙ የምንመለከተው መድኃኒታችን ኢየሱስ ከርስቶስ በቅዱስ ወንጌሉ አማን አማን እብለከሙ ዘየአምን ብየ ዘአነ እገብር ውእቱሂ ይገብር ወዘየዐቢ ይገብር እውነት እውነት እላችኋለሁ በእኔ የሚያምን እኔ የማደርገውን ሥራ እርሱ ደግሞ ያደርጋል ከዚህም የሚበልጥ ያደርጋል ያለው ቃል ተፈጽሞላቸው ነውዮሐዐ ረ የሃይማኖት ሰዎች ያደረጓቸውን ልዩ ልዩ ተጋድሎዎችን መግለጥ እግዚአብሔር ድንቅ የሆነ ሥራውን ለፍጥረቱ የሚሠራው በፍጥረቱ አማካኝነት ነው ይህም በልዩ ልዩ መንገድ ይፈጸማል የእግዚአብሔር ሥራ በስፋትና በግልጥ ከሚሠራባቸው ፍጡራን መካከል ደግሞ ቅዱሳን ዋንኞቹ ናቸው ቅዱሳን ለሕገ አግዚአብሔር ተገዝተው ፈቃዱን በመፈጸማቸው ንጽሐ ልቡናን ገንዘብ አደረጉ በዚህ ሰውነታቸውም ከእግዚአብሔር በተቀበሉት ኃይል ብዙ ተጋድሎ ፈጽመዋል የአሥራውም ሆኑ አዋልድ መጻሕፍት ይህን የቅዱሳንን የተጋድሎ ሕይወት ይገልጣሉ ነሕምያ የኢየሩሳሌምን ቅጥር መሥራቱ አስቴር በጾም በጸሎት ሕዝበ አሥራኤልን ስለመታደጓ ዮዲት በጥበብ ሆሊፎርንስን መግደሏ ቅዱስ ጴጥሮስ በጥላው ሕሙማንን መፈወሱ አመቤታችንጸድቃን ሰማእታት ልዩ ልዩ ገቢረ ተአምራት መፈጸማቸው በየቅዱሳት መጻሕፍቱ ተገልጦ እናገኛሰለን ሰበሥልጣናቸውአዋልድ መጻሕፍት በትምህርት በሥርዐት የምዕመናንን ህይወት በማቅናት ስለሚነገር ሃይማኖት በጠቅላላው የማስረጃነት የአረጋጋጭነት የመሪነት ሥልጣን አላቸውከአሥራው መጻሕፍት እንደሚጠቀስከአዋልድ መጻህፍትም ይጠቀሳልአሥራው መጻሕፍት እንደሚተነተኑ እንደሚተረጎሙአዋልድ መጻሕፍትም በሌሎች አዋልድ መጻሕፍት ይተነትናሉ የተረጎማሉ ምሳሌ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጓሜውዳሴ ማርያም ትርጓሜ አዋልድ መጻሕፍትን ቤተ ከርስቲያን የምትቀበለው እንዴት ነውመመዘኛዎች ። ይሁዳ በሐዋርያት ዘመንና በራሳቸው በሐዋርያት የተጻፉ መጻሕፍትና መልእከታት የመጽሐፍ ቅዱስ የቀኖናውያት መጻሕፍት አካላት ናቸው መጽሐፍ ቅዱስ የምንለው ከብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ጋር በሐዲስ ኪዳን ሐዋርያት ከጌታችን ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ከቃሉ የተማሩትንና በዓይናቸው ያዩትን በመንፈስ ቅዱስ ኃይልና ጥበቃ ሆነው የጻፏቸውን መጻሕፍት ነው ከሐዋርያት በኋላ በተነሥ የተለያዩ የቤተ ከርስቲያን አባቶች የተጻፉ መጻሕፍት የሚመደቡት ከሐዲስ ኪዳን አዋልድ መጻሕፍት ውስጥ ነውእነዚህ በተለያዩ የቤተ ከርስቲያን አባቶች የተጻፉ መጻሕፍት ከመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ባይቆጠሩም ነገር ግን የቤተ ከርስቲያን መጻሕፍት የመጻፍ ሂደት በመጽሐፍ ቅዱስ ያበቃና የተደመደመ አይደለም ጌታችን ከሐዋርያት ጋር እንደነበረ ሁሉ ከዚያ በኋላ በሐዋርያት ቦታ ከሚተኩ የቤተ ከርስቲያን አባቶች ጋርም አለና እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁል ጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ እንዳለ ማቴ መድኃኒታችን በምሳሌ ሲያስተምር ወንበዴዎች ደብድበው በሞትና በሕይወት መካከል ጥለውት ስለሄዱ አንድ መንገደኛ አስተምአል ይህን ቁስለኛ አንድ ርኅሩኅ ሳምራዊ ወደ እንግዳ ማደሪያ ቤት ወስዶ ከጠበቀው በኋላ በማግሥቱ ለእንግዶች ማደሪያ ቤት ጠባቂው ሁለት ዲናር አውጥቶ ሰጠውና ጠብቀው ከዚህ በላይ የምትከሥረውን ሁሉ እኔ ስመለስ እከፍልሃለሁ አለው ሉቃ ይህ ምሳሌ ነው በወንበዴዎች የቆሰለው ቁስለኛ አዳም በአጠቃላይ በኃጢአት መርዝ የተለከፈና የቆሰለ የሰው ልጅ ሁሉ ሲሆን ወንበዴው ደግሞ ዲያብሎስ ነው የአዳምን ቁስል የፈወሰው ርኅሩት ሳምራዊ ራሱ መድኃኔዓለም ሲሆን ይህን ቁስለኛ ወስዶ ያሳደረበት የአግዶች ማረፊያ ቤት የተባለችው ደግሞ ቤተ ከርስቲያን ናት በዚህ ዓለም የኖሩና የሚኖሩ የእግዚአብሔር ወዳጆች ሁሉም እንግዶች ናቸውና ነቢዩ ዳዊት እስመ ፈላሲ አነ ውስተ ምድር ወነግድ ከመ ኩሉ አበውየ እኔ በምድር ላይ መጻተኛ ነኝና እንደ አባቶቼም እንግዳ ነኝና እንዳለመዝቫ የግብጽ ንጉሥ ፈርዖን ያዕቆብን አድሜውን በጠየቀው ጊዜ የእንግድነቴ ዘመን መቶ ሠላሳ ዓመት ነው አለው ዘፍ ስለዚህ እንግዶች የተባሉት ምእመናነ ክርስቶስ ከርስቲያኖች በሙሉ ሲሆኑ የእንግዶች ማደሪያ የተባለችው ቤተ ከርስቲያን ናት የማደሪያው ቤት የቤተ ከርስቲያንጠባቂዎች የተባሉት ደግሞ የቤተ ከርስቲያን መምህራን ናቸው አግዚአብሔር በቤተከርስቲያን አንዳንዶቹን አስቀድሞ ሐዋርያትን ሁለተኛ ነቢያትን ሦስተኛም አስተማሪዎችን አድርጎአል አንዳለ ቅዱስ ጳውሎስ ቆሮክ በየዘመኑ ያሉ የቤተከርስቲያን አባቶች የከርስቶስን መንጋ ቤተ ከርስቲያንን የመጠበቅ አደራ ያለባቸው መሆኑን ሲገልጽም በገዛ ደሙ የዋጃትን የአግዚአብሔርን ቤተ ከርስቲያን ትጠብቋት ዘንድ መንፈስ ቅዱስ እናንተን ጳጳሳት አድርጎ ለሾመባት ለመንጋውና ለራሳችሁ ተጠንቀቁ ይላል የሐዋ ራሱን በርኅሩጉ ሳምራዊ የመሰለው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለእንግዳዎች ቤት ማደሪያለቤተ ከርስቲያን መምህራን የሰጠው ሁለት ዲናሮች ለቤተ ክርስቲያን የተሰጧትን ዋና መጻሕፍት ብሉይ ኪዳንንና ሐዲስ ኪዳንን የሚያመለከቱ ናቸው ሁለቱን ዲናር ከሰጠው በኋላ በነዚያ ብቻ ሳይወሰን ከዚህም በላይ የምትከስረውን ሁሉ እኔ ስመለስ አከፍልሃለሁ አለው ሉቃ ይህም የሚያመለከተው በሁለቱ ዲናሮች ማለትም በብሉይና በሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት ተመሥርተው የረቀቀውን አጉልተው የተሰወረውን ምሥጢር ገልጠው ምእመናንን የሚያስረዱ የተለያዩ የትርጓሜ የምክር የተግሣጽ የታሪክ እና የመሳሰሉትን ድርሰቶች በመድረስ እንዲያስተምሩና የዚህም ተጨማሪ መጻሕፍ የመጻፋቸው የድካም ዋጋ እንደማይጠፋባቸው ሲገልጽ ነውእኔ ስመለስ እከፍልሃለሁ ማለቱ በዳግም ምጽአቱ ዕሴታቸውን እንደሚሰጣቸው ሲናገር ነው ፐ በዘመነ ሐዋርያነ አበው ሐዋርያነ አበው አስራው መጻሕፍትን በመናፍቃን አንዳይቀሰጡ ከመጠበቃቸውም በላይ እነርሱም በበኩላቸው ብዙ መጻሕፍትን ጽፈዋል። ከታላላቆቹ መተርጉማንም ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘአንዚናዙ ቅዱስ ባስልዮስ ዘቂሣርያ ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ ቅዱስ ኤጴፋንዮስ ቅዱስ አምፊሎቅዮስ አባ ሄሮኒመስቅዱስ ቄርሎስ ዋና ዋናዎቹ ናቸው ሾጅገድላት በዚያ ዘመን የነበሩ አበውና እማትን ገድል አበው ሊቃውንት እየጻፉ አስቀምጠዋል።