Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ኦሪት ዘጸአት ምዕራፎችና ያካተተ መጽሐፍ ነው የመጽሐፉ ይዘት ሥርዓተ ቅዳሴያዊ ቅርጹን አስመልከቶ ስለ ጽላተ ኪዳን ቡራኬ ማለትም በኤሏስ ቆጾስ ቤተ መቅደስ ካፈረሱበት ከ ዓመት በፊት ነው መልዕከቱ በአዲስ ኪዳን ዘርን ወይም ዜግነትን ብቻ ሳይሆን የእግዚአብሔርን ሕግ በመጠበቅ ስለሚገኝ ጸጋ ያስረዳል ቅዱስ ጳውሎስ የተጻፈውን የነገረ ሃይማኖት ትምህርት እንዲያጸኑ አንዲሁም ምግባር አስፈላጊ መሆኑን ለመግለጽ ሲል ጽፎላቸዋል አከፋፈሉ ምዕ ስለ በእምነት መፈተን እና የፈተና መንስኤ ምዕ አጠቃላይ ትምህርቶች ምዕ ልዩ ልዩ ምከሮች ሰ የሐዋርያው የቅዱስ ይሁዳ መልዕከት በሐዋርያት ዝርዝር በማቴዎና በማርቆስ ወንጌል ታዴዎስልብድዮስ ብለው ሲጠሩት በሉቃስ የያእቆብ ወንድም ይሁዳ በሐዋርያነት ሥራ ደግሞ የያእቆብ ልጅ ይሁዳ ይለዋል ከአስራ ሁለቱ ሐዋርያት መካከል አንዱ ነው ሐዋርያው ይሁዳ ይህን መልእከት በ ዓም አካባቢ በግኖስቲኮች ትምህርት ግራ ተጋብተው ለነበሩ ለታናሺ እስያና ለመካከለኛው ምስራቅ ከርስቲያኖች ጽፎላቸዋል መልዕከቱ የተጻፈበት ምከንያት ከግኖስቲኮች ትምህርት ርቀው የቀናውን ትምህርት አንዲይዙ ለማድረግ ተመከረው ያልሰሙ እንደሚቀጡ የሚመለሱ ሰዎች ግን እንደሚጸኑ ለመግለጽ አከፋፈል ከቁ ስለ ሐሰተኛ ትምህርት የተሰጠ ማስጠንቀቂያ ከቁ በእምነታቸው እንዲጸኑ የቀረበ ጥሪ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም በ።
አከፋፈሉ ከምዕ የሙሴ ታሪከ ከልደቱ አስከ መጠራቱ ከምዕ በግብፅ ላይ ስለወረዱት መቅሰፍቶች ከምዕ አስራኤላውያን የኤርትራን ባሕር ስለመሻገራቸው ከምዕ እስራኤላውያን መና እንደወረደላቸው የሙሴን ሕግ መቀበልን እንዲሁም እስራኤላውያን ጣኦት በማምለካቸው ስለተቀጡት ቅጣት ይናገራል ሐ ኦሪት ዘሌዋውያን ዘሌዋውያን ማለት የሌዋውያን ማለት ነው ሌዊ የያዕቆብ ልጅ ስም ሲሆን የሌዊ ልጆች ትውልድ ለእስራኤል ሕዝብ በከህነት እንዲያገለግሉ የተመረጡ ስለሆነ የእነዚህን የካህናት ሥርዓት በዝርዝር ስለሚያስረዳ ይህ ስያሜ መጽሐፉ ተሰጥቶታል መፅሐፉ ምዕራፎች ያሉት ሲሆን ሊቀ ነቢያት ሙሴ በሲና ተራራ ላይ በ ዓዓ አንደጻፈው ይታመናል የመጽሐፉ ይዘት ስለ ሥርዓተ ከህነት ስለመሥዋዕቶች ስለ በዓላት ስለምግቦች ወዘተ ይናገራል አከፋፈሉ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ገጽ ከምዕ ስለ መሥዋዕትና ስለ ሥርዓተ ከህነት ከምዕ ስለ መባልዕትና የማንጻት ሥርዓት ከምዕ ስለ ጋብቻ እና የከህነት ምርጫ ከምዕ ስለ ሕግጋተ አግዚአብሔርና በዓላተ እስራኤል ያወራል መ አሪት ዘኑልቁ ጉልቁ በግእዝ ቋንቋ ቁጥር ማለት ነው አስራኤላውያን እግዚአብሔር ለሙሴ ባዘዘው መሠረት ስለመቆጠራቸው የሚተርከ መጽሐፍ በመሆኑ ይህ ስያሜ ተሰጥቶታል ይህ መፅሐፍ ምዕራፎች ያሉት በሙሴ የተጻፈ ሲሆን የተጻፈበት ቦታም በሲና ተራራ ላይ በ ዓዓ ነው የመጽሐፉ ይዘት እስራኤላውያን ሁለት ጊዜ ስለመቆጠራቸው በግብጽ የወጡት የእስራኤላውያን ስም ዝርዝር እና በበደላቸው መቀጣታቸውን ይገልፃል አከፋፈሉ ከምዕ በሲና ሰፍረው ሳሉ የሕዝቡ ቆጠራ መጀመሩ ለጉዞ መዘጋጀታቸውን እና ወደ ዮርዳኖስ ያደረጉትን ጉዞ ይዘል ከምዕ በሲና ተራራ እስከ ቃዴስ በረሃ ድረስ ያደረጉትን ጉዞ ከምዕ ባለመታዘዛቸው በምድረ በዳ ዘመን መንከራተታቸውን ከምዕ ከነዓን ለመግባት መዘጋጀታቸውን እና ከገቡ በኋላ ስለ መሬት ከፍፍል ድንጋጌዎች ተቀምጠዋል ሠ አሪት ዘዳግም ዘዳግም ማለት በግእዙ የተደገመ ማለት ነው ከላይ ባሉት የኦሪት መጽሐፍት የተጻፉትን ዋና ዋና ኃይለ ቃሎች በስብከት መልከ ስለሚደግም መጽሐፉ እንዲህ ሊባል ቸሏል ሙሴ በዮርዳኖስ ምድር ባለችው በሞአብ ሀገር ለእስራኤል ሕዝብ የተናገረውን የያዘና ምዕራፍ ያሉት መጽሐፍ ነው የዚህ መጽሐፍ ጸሐፊ ሙሴ ሲሆን ቅልከ በ ዓዓ በሲና ተራራ ላይ ጽፎታል የመጽሐፉ ይዘት ከዘጸአት ጀምሮ ያሉትን መጻሕፍት በስብከት መልከ መድገም አከፋፈሉ ከምዕ ያለፈውን እንዳያስታውሱ ማሳሰቢያ ከምዕ አዳዲስ ሕግጋትን ኦሪትን እንዲጠብቁ ከምዕ ወደፊት እንዳይበድሉ ማስጠንቀቂያ የሙሴን ዕረፍትና የኢያሱን መሾም ይናገራል የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም የታሪከ ከፍል መጻሕፍት የብሉይ ኪዳን የታሪከ መጻሕፍት ብዛታቸው አስራ ሰባት ነው እነዚህ መጽሐፍ የአስራኤልን ነገሥታትና ሕዝብ ታሪከ የሚናገሩ ናቸው ሀ መጽሐፈ ኢያሱ ወልደ ነዌ ኢያሱ የቀድሞ ስሙ አውሴን ይባል ነበር ኢያሱ ብሎ ስም ያወጣለት ሊቀ ነብያት ሙሴ ነው ኢያሱ ማለት እግዚአብሔር አዳኝ ነው ማለት ነው አባቱ ነዊ ይባላል ከሙሴ በኋላ ሕዝበ እስራኤልን አየመራ ምድረ ርስት ከነዓንን ያወረሳቸው ሲሆን ሙሴ ከላካቸው ሰላዮች መካከል አንዱ ነበር በ ዓመቱም አርፋፏል መጽሐፉን የጻፈው ኢያሱ ሲሆን የተጻፈበት ዘመን ከ ቅልከ ነው ምዕራፎች ያሉት በኢየሩሳሌም የተጻፈ የታሪከ መጽሐፍ ነው የመጽሐፉ ይዘት መጽሐፈ ኢያሱ ሕዝበ አስራኤል በእግዚአብሔር ኃይልና በኢያሱ መሪነት ከነዓን እንደገቡ ይናገራል አከፋፈሉ ኮምዕ የእስራኤልን ከነዓን መግባት ከምዕ ምድርን ርስትን መከፋፈላቸውን ከምዕ የኢያሱ የመጨረሻ ምከርና ስንብት ተጽፏል ለ መጽሐፈ መሳፍንት መስፍን ማለት ፈራጅ አስተዳዳሪ ማለት ነው መጽሐፉ ከኢያሱ ሞት በኃላ ለ ዓመታት ያህል እስራኤልን ስላስተዳደሩ መሳፍንት የሚተርከ በመሆኑ ይህ ስያሜ ተሰጥቶታል ይህ መጽሐፍ ነቢዩ ሳሙኤል እንደጻፈው የሚታመን ምዕራፎች ያሉት መጽሐፍ ነው የተጻፈው በዕብራይስጥ ቋንቋ በምድረ አስራኤል ከ ዓዓ ነው የመጽሐፉ ይዘት በአስራኤል ንጉሥ ባልነበረበት ዘመን እግዚአብሔር አምላከ መሳፍንትን እያስነሣ እንዴት ከጠላት እጅ ያድናት እንደነበረ ይተርካል አከፋፈሉ ከምዕ አስራኤላውያን የእግዚአብሔርን ውለታ ስለመዘንጋታቸው ከምዕ ስለመሳፍንቱ አነሣስና በእነርሱ አማካኝነት ስለተፈጸሙ ታሪኮች ከምዕ መሳፍንቱ ባልነበሩበት ዘመን ስለተፈጸሙ ታሪኮች ይገልጻል ሐ መጽሐፈ ሩት የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ሩት ማለት መልከ ውበት ቆንጆ ወዳጅ ጓደኛ ማለት ነው መጽሐፉ ስለ ሩት ስለሚተርከ በዚህ ስም ተጠርቷል ሩት ሞአባዊት ሴት ስትሆን በእስራኤል ረኃብ በተነሣ ጊዜ አቤሜሌክ የተባለ ሰው ኑዓሚን ከተባለች ሚስቱ እና ከሁለት ወንድ ልጆቹ ጋር ወደ ሞአብ ተሰድዶ በዚያው አርፏል ከሁለቱ ወንድ ልጆቹ መካከል አንደኛው ሩትን አግብቶ ልጅ ሳይወልድ ሙቷል ኑዓሚን ወደ ሀገሯ ስትመለስ ሩትም አብራት ተመልሳ ቦዔዝ የተባለ ሰው አግብታ ኢዮቤድ የተባለውን የዳዊትን አያት ወልዳለች ይህች ሴት ከአሕዛብ ወገን ስትሆን ታሪኳ የተጻፈው በአምነቷና በደግነቷ እንዲሁም የዳዊት ቅድመ አያት ሆና በጌታ የትውልድ ሐረግ ውስጥ በመግባቷ ነው መጽሐፉ ምዕራፎች ያሉት ሲሆን ሳሙኤል በ ዓዓ በእስራኤል ምድር አንደጻፈው ይታመናል የመጽሐፉ ይዘትኹ አንዲት ሩት ስለተባለች ደግ ሴት ይተርካል አከፋፈሉ ምዕ ሩት ከኑዓሚን ጋር ወደ ቤተልሔም እንደሄደች ምዕ ሩት ከአቤሜሌከ ዘመድ ከቦኤዝ አርሻ አንደቃረመች ምዕ ሩት ቦኤዝ እንዲያገባት ያደረገችውን ጥበብና ጥረት ምዕ ሩት ቦኤዝን አግብታ የዳዊትን አያት ኢዮቤድን እንደወለደች መጽሐፈ ሳሙኤል ሳሙኤል ማለት እግዚአብሔርን ሰማኝ ማለት ነው አባቱ ሕልቃና እናቱም ሃና ትባላለቸበእስራኤል ከተነሠት መሳፍንት የመጨረሻው ነው ሳሙኤል እስራኤልን ለ ዓመታት መርቶ የመጀመሪያው የእስራኤል ንጉሥ ሳኦል ሲያነግሥ ዘመነ መሳፍንት አብቅቷል ዳዊትን ቀብቶ ያነገሠው ይኸው ሳሙኤል ነው መጽሐፉን ሰባው ሊቃውንት ከመተርጎማቸው በፊት መጽሐፈ ነገሥት ይባል ነበር መ መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ መጽሐፉ ት ምዕራፎችን የያዘ እና በሳሙኤል የተጻፈ ሲሆን የተጻፈበት ዘመንም ቅልከ በኢየሩሳሌም ነው የመጽሐፉ ይዘትስለ ካህኑ ኤሊ ልጆች ስለ ሳሙኤል ስለ ሳኦል እና ዳዊት ይተርካል አከፋፈሉ ከምዕ የሳሙኤልን መነሣት እና የኤሊ ልጆችን ሥራ ይናገራል ከምዕ የታቦተ ጽዮን መማረከ አና በኤሊ ላይ ስለደረሰውን ነገር ከምፅ የሳሙኤልን ምስፍና እና የሳኦልና የዳዊትን ንግሥና ይገልጻል ሠ መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ ይህ መጽሐፍ ከመጀመሪያው መጽሐፍ የቀጠለ ታሪከን ይተርካል መጽሐፉን ሳሙኤል ጀምሮት ናታንና ጋድ አንደጨረሱት ይናገራል የተጻፈው በኢየሩሳሌም ከ ዓዓ ነው መጽሐፉ ምዕራፎች አሉት የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም የመጽሐፉ ይዘት የዳዊትን ንግሥና ዘመን ስለታቦተ ጽዮን ስለዳዊት በደልና ንስሐ እና ያደረጋቸውን ጦርነቶች ይገልጽልናል አከፋፈሉ ከምዕ ስለ ዳዊት ንግሥና ከምዕ ስለታቦተ ጽዮን ከምፅ የነቢዩ ዳዊት በደልና ንስሐ ዶሠወሠፅቋ ከምዕ ስለሦስቱ ዓመት ጽኑ ረሐብ ዳዊት ሕዝቡን ማስቆጠሩ እና የእግዚአብሔርን ቁጣ ይገልፃል ረ መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ ነገሥት ማለት ንጉሦች ማለት ነው መጽሐፉ ምዕራፎች ሲኖሩት የመጽሐፉ ጸሐፊ በእርግጠኝነት አይታወቅም ነገር ግን የተለያዩ ግምቶች አሉ አንዳንዶች ጸሐፊው ኤርምያስ ነው ሲሉ ሌሎች ደግሞ ንጉሥ ሰለሞን እና ንጉሥ ሕዝቅያስ ናቸውም የሚሉ አሉ የተጻፈበት ዘመን በ ዓዓ በኢየሩሳሌም ነው የመጽሐፉ ይዘት ስለ ሰሎሞን ስለ ቤተመቅደሱ መታነፅና እስራኤል ለ ስለመከፈላቸው የሚተርከ መጽሐፍ ነው አከፋፈሉ ኮምዕ ስለ ሰለሞን ንግሥና አና ስለቤተ መቅደሱ መታነጽ ከምዕ ስለእስራኤል ለሁለት መከፈል ስለ ነገሥት ነገሥታት እና ስለ ነቢያት ይናገራል ሰ መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ የተጻፈበት ዘመን እና ቦታው እንደ ነገሥት ቀዳማዊ ነው የመጽሐፉ ይዘት ከመጀመሪያው መጽሐፍ በመቀጠል ሁለቱ ነገሥታት በጠላት ተከበው ወደ ምርኮ እስከወረዱበት ያለውን ይገልፃል አከፋፈሉ ከምዕ ስለ ይሁዳና ስለእስራኤል መንግሥት በአሦር መንግሥት መማረከን ይተርካል ከምዕ ስለ ይሁዳ መንግሥት እስከ ናቡከደነጾር ምርኮ ያለውን ይገልፅል ሸ መጽሐፈ ዜና መዋዕለ ቀዳማዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ኮ የቃሉ ትርጉም የዕለት ዜና ማለት ነው መጽሐፉ የተጻፈው ከባቢሎን ምርኮ በኋላ ከከርስቶስ ልደት በፊት ዓዓ ባለው ጊዜ ውስጥ በካህኑ ዕዝራ አማካኝነት ነውመጽሐፈ ዜና መዋዕል ቀዳማዊ ምዕራፎችን የያዘ የታሪከ መጽሐፍ ሲሆን በኢየሩሳሌም ከምርኮ መልስ አንደተጻፈ ይታመናል የመጽሐፉ ይዘት ከሳኦል ሞት ጀምሮ እስከ ቂሮስ አዋጅ ያለፈውን ታሪከ በቅደም ተከተል የቀደመውን ሃይማኖታዊ ፍሬ ነገር በድጋሚ ይገልጻል አከፋፈሉ ከምዕ የቀደመው የእስራኤል አባቶችን የትውልድ ሐረግ ይዘረዝራል ከምዕ የሳኦል መውደቅ የዳዊትን ንግሥና እና ለልጁ ሰሎሞን ማስረከብ ድረስ ያለውን ታሪከ ይይዛል ቀ መጽሐፈ ዜና መዋዕል ካልዕ የተጻፈበት ቦታ ጸሐፊው እና ዘመኑ እንደመጀመሪያው ከፍል ነው መጽሐፉ ከዜና መዋዕል ቀዳማዊ የሚቀጥል ምዕራፎችን የያዘ የታሪከ መጽሐፍ ነው የመጽሐፉ ይዘት የሰሎሞን ቤተመቅደስ መሠረትና የእስራኤልን የነገሥታት ታሪከ አካቷል አከፋፈሉ ከምዕ ሰሎሞን ቤተመቅደስ ስለማሳነጹ ጥበቡን ለማየት ስለመጣችው ንግሥተ ሳባ ይዘረዝራል ከምዕ ከሰሎሞን ዕረፍት በኋላ ልጁ ሮብዓም በነገሠ ጊዜ መንግሥቱ ለሁለት ስለመከፈሉ ከምዕ ኢዮሳፍም የአባቱን መንበር መረከቡ እና እግዚብሔርን በመከተሉ ጠላቶቹ መደምሰሳቸውን ይተርካል ከምዕ የነገሥታት ታሪከ እና የይሁዳ ሕዝብ ምርኮ በ ጸሎተ ምናሴ የቃሉ ትርጉም ማስረሻ ማለት ነው ምናሴ የንጉሠ ሕዝቅያስ ልጅ ሲሆንኛነገ ባእድ አምልኮን እየተከተለ እግዚአብሔርን በማስቆጣቱ የአሦር ንጉሥ ማርኮ ወደ ባቢሎን በወሰደው ጊዜ የጸለየው ጸሎት ነው በኋላም እግዚአብሔር ልመናውን ሰምቶ ከምርኮ ወደ ኢየሩሳሌም እንዲመለስ አደረገው ሕዝቡንም እግዚአብሔርን እንዲያመልኩ ስለማዘዙ መጽሐፉ ይናገራል ኛ ዜና መጽሐፉ የተጻፈው ከ ዓዓ በኢየሩሳሌም በካህኑ ዕዝራ አማካኝነት አንደሆነ ይታመናል መጽሐፉ ምዕራፍ ብቻ ይዚል የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ኩ የመጽሐፉ ይዘት በኛ ዜና ላይ ያለውን የምናሴን ጸሎት ይገልጻል አከፋፈሉ ከቁ የእግዚአብሔር መሐሪነትና ኃያልነት ይገልጻል ከቁ ምናሴ ኃጢያቱን በማመኑ የተደረገለትን ይቅርታና ለእግዚአብሔር ያቀረበው ምስጋና ይዘል ማሳሰቢያ ጸሎተ ምናሴ አቆጣጠሩ ከሁለተኛ ዜና መዋልዕ ጋር ነው ምከንያቱም ጋኛ ዜና ላይ ምናሴ ስለመጸለዩ ይናገራልና ተ መጽሐፈ ዕዝራ ዕዝራ ማለት ረድኤት ማለት ነው ዕዝራ የብሉይ ኪዳንን መጻሕፍት ያሰባሰበ ታላቅ ነቢይ ነው የመጽሐፉ ጸሐፊ ካህኑ ዕዝራ ሲሆን በ ዓዓ ከስደት መልስ በኢየሩሳሌም እንደተጻፈ ይተርካል መጽሐፉ ምዕራፎች ያሉት መጽሐፍ ነው የመጽሐፉ ይዘት የእስራኤል ሕዝብ ከባቢሎን ምርኮ መልስ ቤተ መቅደሱን ስለመሥራታቸው ይናገራል አከፋፈሉ ከምዕ በዘሩባቤል አማካኝነት የተደረገውን የስደት መልስ ይናገራል ከምዕ አምልኮተ እግዚአብሔርን እንደገና መጀመራቸው ከምዕ በዕዝራ አማካኝነት የተደረገውን የስደት መልስ ማሳሰቢያ እንደ ሰማንያ አንዱ ቅዱሳት መጻሕፍት አቆጣጠር መጽሐፈ ዕዝራ ከመጽሐፈ ነህምያ ጋር በመጣመር ይቆጠራል ቸ መጽሐፈ ነህምያ ነህምያ ማለት እግዚአብሔር አጽናኝ አዳኝ ነው ማለት ነው ነህምያ የፋርስ ንጉሥ ለነበረው አርጤከስ ጠጅ አሳላፊ የነበረ አይሁዳዊ ነህ ሲሆን አባቱ ኬልቅያስ ይባላል የኢየሩሳሌምን ፍርስራሽ ሲመለከት ከአርጤከስ ፈቃድ ተቀብሎ የከተማይቱን ሹማምንት ለሥራ በማነሣሳት የጠላቶቹን ተቃውሞ ሳይፈራ የኢየሩሳሌምን ቅጥር ለመሥራት የበቃ ታላቅ የእምነት ሰው ነው ነህ ያለውን ገጸ ንባብ በመጥቀስ ጸሐፊው ነህምያ እንደሆነ መናገር የሚቻል ሲሆን የተጻፈበት ዘመን በ ዓዓ በኢየሩሳሌም ነው መጽሐፈ ነህምያ ምዕራፎችን የያዘ ነው የመጽሐፉ ይዘት የኢየሩሳሌም ቅጥር በነህምያ አስተባባሪነት መታነጹን ይናገራል አከፋፈሉ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ከምዕ ነህምያ ወደ ኢየሩሳሌም የሚመለሰው ቅጽሮች በመፈራረሳቸው ምከንያት እንደሆነ ተገልጸል ከምዕ የኢየሩሳሌምን ቅጽሮችና በሮች መሥራቱን ያወሳል ከምዕ አምልኮተ እግዚአብሔር መመለሱን ነህምያ የእግዚአብሔር ቤት ማስተዳደሩን ማስታወሻ መጽሐፈ ዕዝራ እና መጽሐፈ ነህምያ እንደ አንድ የሚቆጠሩ መጻሕፍት ናቸው ኀ መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል የቃሉ ትርጉም በግእዙ የጠጣ ማለት ነው ይህ ስም የካህኑና የነብዩ የዕዝራ ድርብ ስም ነው የዚህ መጽሐፍ ጸሐፊ ራሱ ዕዝራ ሲሆን ምዕራፎች ሲኖሩት የተጻፈውም በዓዓ በኢየሩሳሌም እንደሆነ ይታመናል የመጽሐፉ ይዘት ዕዝራ በባቢሎን ምርኮ ሳለ ስላያቸው ራዕዮች የጥቄዎቹ መልስ እና መንፈሳዊ ጸጋ እና አውቀት ተሰጥቶት ቅዱሳት መጻሕፍትን መጻፉን ይናገራል አከፋፈሉ ከምዕ ካህኑ ዕዝራ ከመልዓኩ ዑራኤል ጋር መነጋገሩን ከምዕ ስለአእማደ ምስጢራት ስለኃጥአንና ጻድቃን ያየው ራዕይ ከምዕ ካህኑ ዕዝራ በጾም በጸሎት ስለተገለጸለት ታላቅ ምስጢር ተጽጹፏል ነ መጽሐፈ ዕዝራ ካልዕ የመጽሐፉ ጸሐፊ የተጻፈበት ቦታ እና ጊዜው ከመጀመሪያው መጽሐፍ ጋር ተመሳሳይ ነው መጽሐፈ ዕዝራ ካልዕ ዘጠኝ ምዕራፎችን የያዘ መጽሐፍ ነው የመጽሐፉ ይዘት በመጽሐፈ ዜና መዋ ከምዕ እስከ ከምዕ አስከ እና በነህ ከምዕ ያለውን ታሪከ በስፋት በድጋሚ የሚገልጽ መጽሐፍ ነው አከፋፈሉ ከምዕ እስራኤላውያን ከምርኮ መልስ ቤተ መቅደስ መሥራታቸውን ኮምዕ በዳርዮስ ፊት ሦስት ሰዎች ስለመከራከራቸው ከምዕ ቤተ መቅደስ በዳርዮስ ፈቃድ ስለመሠራቱ ከምዕ ዕዝራ ሕጉን ማንበቡና ኢየሩሳሌም በፋርስ ንጉሥ ስለመወረሯ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ማስታወሻ እንደ ቤተከርስቲያናችን የቅዱሳት መጽሐፍት ቁጥር መሠረት መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል እና መጽሐፈ ዕዝራ ካልዕ እንደ አንድ የሚቆጠሩ መጻሕፍት ናቸው ኘ መጽሐፈ ጦቢት ጦቢት ማለት መልካም አውነተኛ ቸር ማለት ነው መጽሐፉ ከ ዓዓ ባለው ጊዜ እንደተጻፈ የሚታመን ሲሆን በምርኮ የነበሩ አይሁድ እንደጻፉትም ይነገራል መጽሐፈ ጦቢት ምዕራፎች ሲኖረው በነነዌ ተጽፏል የሚልም ግምት አሰ የመጽሐፉ ይዘት መጽሐፈ ጦቢት የጦቢት ቤተሰቦች በመልዓኩ ሩፋኤል አማካኝነት የተደረገለትን እርዳታ እንዲሁም በሃይማኖት ጸንቶ መልካም ሥራን መሥራት ጠቃሚ እንደሆነ የሚናገር ነው አከፋፈሉ ከምዕ ጦቢት በበጎ ሥራ እያለ ስለደረሰበት መከራ እና ሣራ ከተባለች ሴት ጋር ጸሎታቸው ስለመሰማቱ ከምዕ የጦቢት ልጅ መልዓኩ ቅዱስ ሩፋኤል አዛርያስ በተባለ ሰው ተመስሎ እንዴት እንደረዳው ከምዕ ጦቢት ለእግዚአብሔር ምስጋና ስለማቅረቡ ለልጁ ስለመከረው ምከር እና ስለነነዌ ጥፋት እንዲሁም ከ ዓዓ ስለ ተፈጸመው ታሪከ እና ስለ ቤተመቅደስ መታነጽ ይናገራል አ መጽሐፈ ዮዲት የስሟ ትርጉም ኃያል ተጋዳይ አሸናፊ ማለት ነው መጽሐፉን ማን እንደጻፈው በትከከል ባይታወቅም በስደት የነበሩ አይሁድ እንደሆኑ ይታመናል መጽሐፈ ዮዲት በዓዓ በኢየሩሳሌም የተጻፈ ምዕራፎች ያሉት የታሪከ መጽሐፍ ነው የመጽሐፉ ይዘት መጽሐፈ ዮዲት ንጉሥ ናቡከደነፆር አስራኤላውያንን ለመማረክ የላከውን ሆሊፎርኒስ የተባለውን የጦር መሪ ዮዲት የተባለች ሴት ወገኖቿን ከጠላት ለማዳን እንዴት አንደገደለችው የሚተርከ ነው አከፋፈሉ ከምዕ የእስራኤላውያን ፍራቻ እና የሆሊፎርኒስ የጦር ዘመቻ ከምዕ ዮዲት እንዴት በጥበብ ወገኖቿን አንዳዳነች ከምዕ ዮዲት ለእግዚአብሔር ያቀረበችውን ምስጋናና ዕረፍቷን ይተርካል ከ መጽሐፍ አስቴር የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ኮ በፋርስ ቋንቋ አስቴር ማለት ኮከብ ማለት እንደሆነ ይነገራል አንዳንድ ግን አስቴር እሽታር ከሚባል ከአንዲት የባቢሎን ጣኦት ስም የተገኘ ነው ይላሉ የዕብራይስጥ ስሟ ሀዳሳ ነው ያሳደጋት የአጎትዋ ልጅ መርዶከዮስ ሲሆን የፋርስ ንጉሥ አርጤከስን ለማግባት በቅታለችመጽሐፈ አስቴር በአጎትዋ በመርዶከዮስ በፋርስ በባሊሎን የተጻፈ ሲሆን የተጻፈበትም ዘመን ከ ዓዓ ባለው ጊዜ ነው መጽሐፉ ምዕራፎች የያዘ ያታሪከ መጽሐፍ ነው የመጽሐፉ ይዘት የአይሁድ ጠላት የነበረው ሐማ አይሁድን ሁሉ ለማጥፋት ባሰበ ጊዜ አስቴር ንጉሥን በመለመን እንዳዳነቻቸው የሚተርከ መጽሐፍ ነው አከፋፈሉ ከምዕ አርጤከስ ሚስቱ አስጢንን ፈቶ አስቴርን ማግባቱ ከምዕ ሐማ እስራኤል ለማጥፋት አንቅስቃሴ ስለመጀመሩ ከምዕ የሐማ ዕቅድ መከሸፍና አስቴር በጸሎት ወገኖቿን ስለማዳኗ ማስታወሻ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በመጽሐፈ አስቴር ስም የሚጠሩ ሁለት መጽሐፍት ሲኖሩ ጸሐፊያቸው መርዶከዮስ ነው እነዚህ መጽሐፍት አንዱ በቱ ሌላው በዱ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ይገኛል እነዚህ መጽሐፍት አጠቃላይ ይዞታቸው ቢመሳሰልም አንዳንድ ልዩነት አሏቸው መሠረ ሠረ ሃራሪ መሠረ ረረ ያዶፉ ስመ እግዚአብሔር አልተጠቀሰበትም ስመ እግዚአብሔር ተጠቅሶበታል ስለ መርዶክዮስ ሕልም አይናገርም ስለ መርዶከዮስ ሕልም በመጽሐፉ መጀመሪያ እና ፍጻሜ ላይ ተጠቅሷል ምዕራፎች አሉት ምዕራፎች አሉት ኸ መጽሐፈ መቃብያን በዓለም ላይ በመቃብያን ስም የሚጠሩ መጽሐፍት አሉ በግእዝ መጽሐፍ የታወቁ አራት ሲሆኑ በግሪኩ የታወቁ ደግሞ ናቸው በግእዙ ከሚገኙት ውስጥ ቤተከርስቲያን መጽሐፈ መቃብያን ቀዳማዊ እና ካልዕን ከቅዱሳት መጻሕፍት ዝርዝር ቆጥራ የምትቀበል ሲሆን መቃብያን ሣልስን ከይዘቱ አንጻር የብሉይ ኪዳንን ታሪከ እየገለጸ ጽድቅና ኩነኔን እያነጻጸረ ስለሚሰብከ ከአዋልድ መጻህፍት ጋር መድባ ትቀበለዋለች አራተኛውን መጽሐፈ መቃብያን ደግሞ በሌላ ስሙ መጽሐፈ ዮሴፍ ወልደኮርዮን በመባል ይታወቃል መጽሐፈ መቃብያን ቀዳማዊ ይህ መጽሐፍ የተጻፈው በዕብራይስጥ ቋንቋ በ ዓዓ ሲሆን ምዕራፎች ሲኖሩት አንድ አይሁዳዊ ፍልስጤም እንደጻፈው ይገመታል የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም የመጽሐፉ ይዘት ጺሩዳይን የተባለው አመጸኛ ንጉሥ የመቃቢስ ዘብንያም ልጆች በእውነተኛ ሃይማኖታቸው ምከንያት አንዴት እንዳሰቃያቸው ይተርካል አከፋፈሉ ከምዕ ስለ ንጉሥ እና ስለ መቃቢስ ልጆች ስቃይና ሰማዕትነት ከምዕ ስለ ዳግም ምጽአት ከምዕ በብሉይ ስለነበሩ አባቶች እና ስለ እስራኤላውያን ይተርካል መጽሐፈ መቃብያን ካልዕ በግሪከ ቋንቋ በኛ መከዘ አንደተጻፈ የሚነገርለት ይህ መጽሐፍ ምዕራፎችን ይዚል የመጽሐፉ ይዘት መቃቢስ የተባለ የሞአብ ንጉሥ እስራኤልን ሲቀጣ ተልኮ ስቃይ እንዳጸናባቸው በአንድ ነቢይ ተመከሮ ንስሐ ገብቶ ከሞተ በኋላ ጺሩዳይን የተባለ ንጉሥ የመቃቢስ ልጆችን እንዴት እንዳሰቃያቸው የሚገልጽ መጽሐፍ ነው አከፋፈሉ ከምዕ መቃቢስ ዘሞአብ የተባለው ንጉሥ ያደረሰውን ጥፋት በኋላም ንስሐ ገብቶ መልካም ሠርቶ ማረፉን ከምዕ የመቃቢስ ልጆች በሃይማኖታቸው የደረሰባቸውን ስቃይ ከምዕ የመቃቢስን ልጆች መሠረት ተደርጎ ስለትንሣኤ ሙታን ለማያምኑ የተሰጠ መልስ መጽሐፈ መቃብያን ሣልስ መጽሐፉ በግሪከ ቋንቋ በኛ መቶ ከዘ የተጻፈ ምዕራፎች ያሉት የታሪከ መጽሐፍ ነው ጸሐፊው እና ቦታው በውል አይታወቅም የመጽሐፉ ይዘት የብሉይ ኪዳንን ታሪኮች እየጠቀሰ የፅድቅና የኩነኔን የትንሣኤ ሙታንን ነገር የሚያብራራ መጽሐፍ ነው አከፋፈሉ ከምዕ ስለ አዳምና ሔዋን ውደቀት ከምዕ ስለ ሰይጣን ውደቀትስለ ጌታ ማዳንስለኃጢአት እና ጻድቃን ከምዕ ስለ እግዚአብሔር ስለማመን እና ስለ ኢዮብ ይናገራል የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ቤ ወ መጽሐፈ ዮሴፍ ወልደኮርዮን ዮሴፍ ማለት ይጨመር ማለት ነው የመጽሐፉ ጸሐፊ የአይሁድ ታሪከ ጸሐፊ የሆነው ዮሴፍ ወልደኮርዮን ነወ መጽሐፉ በግሪከ ቋንቋ በኛው መቶ ከዘ አንደተጻፈ ይነገራል ምዕራፎችም አሉት የመጽሐፉ ይዘት ከአዳም ጀምሮ አስከ ዓም ድረስ ያለውን ታሪከ አካቶ ይተርካል ይህም ከሥነ ፍጥረት ጀምሮ ኢየሩሳሌም በጥጦስ አስከ ጠፋችበት ዘመን ያለው ነው አከፋፈሉ ስለ አዳም ስለ ንጉሥ አንጥያኮስ መቄዶናው ስለ ዮናናውያን ንጉሥ ስለ የእስከንድርያ ንግሥት የህርቃሎስና የአስትሮቦሎስ ልጅ ስለ ህርቃሎስ ከፋርስ መግባትና መገደል አስቴር ንግሥና ስለ አርከላኦስ ታሪከ ስለ ሄሮድስ ልጅ አርከላሶስ ታሪከ ስለ ስምአን ያርከሃዊ ስለ ቤተመቅደስ ሮማውያን ከአይሁድ ስለመጠላታቸው ይተርካል ወዉይወሮወኡኦጅይፎፀርኤወ ፓ ማስታወሻ መጽሐፉ በሌላ አጠራር መጽሐፈ ዜና አይሁድ መጽሐፈ ዜና ሥርው እንዲሁም በፍትሐ ነገሥት ተጨማሪ የመቃብያን መጽሐፍ ተብሎ ይጠራል ዘ መጽሐፈ ኩፋሌ ኩፋሌ ማለት የተከፈለ ማለት ነው የተከፈለውም ከኦሪት ነው መጽሐፉን የጻፈው ሊቀ ነብያት ሙሴ ሲሆን የተጻፈበትም ዘመን በ ዓዓ በሲና ምድረ በዳ ነው መጽሐፈ ኩፋሌ ምዕራፎች የያዘ የታሪከ መጽሐፍ ነው የመጽሐፉ ይዘት ከሥነ ፍጥረት ጀምሮ እስራኤላውያን ከግብጽ እስከወጡበት ጊዜ ድረስ ይተርካል የአርዕስተ አበውንም ዘመን በሱባኤ ይገልጻል አከፋፈሉ ምዕ ሙሴ ከእግዚአብሔር ጋር ስለመነጋገሩ ከምዕ ከአዳም አስከ አብርሃም ድረስ ያለውን ታሪከ ከምዕ የያእአቆብና የልጆቹ ታሪከ ሥ ጩሬጩ ኮ ጫ ከምዕ የሙሴን አነሣስና በግብጻውያን ላይ ያገኘውን ድል ይገልጻል ዢ መጽሐፈ ሄኖከ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ሄኖክ ማለት ተሐድሶ ማለት ነው ሄኖከ ከአዳም ጀምሮ ሲቆጠር ሰባተኛ ትውልድ ሲሆን በሕይወት ሥጋ ሳለ እግዚአብሔርን በማስደሰቱ ሞትን ሳይቀምስ ወደ ብሔረ ሕያዋን ያረገ አባት ነው በዚያም እያለ የሚሆነውንና የሆነውን አንዲሁም የተለያዩ ምስጢራት ተገልጾለት ጽፎታል መጽሐፉ በ ዓዓቅልክ የተጻፈ ሲሆን ምዕራፎችን ይዚል የመጽሐፉ ይዘት መጽሐፉ ስለመድኃኒታችን ኢየሱስ ከርስቶስ ስለቅዱሳን መላዕከት ስለጻድቃን እና ኃጥአን ስለፀሀይና ጨረቃ ስለኖህ ዘመን ስለተፈጸሙ ታሪኮች ይናገራል አከፋፈሉ ኮምዕ ስለቅዱሳን መላእከት ስለደቂቀ ሴት ስለ አጋንንት እና ስለ ጌታችን ይናገራል ከምዕ ስለ ፀሀይና ጨረቃ ስለከዋከብት ዑደትና ወቅታት ይናገራል ከምዕ ስለእስራኤላውያን ከግብጽ መውጣት ስለካህናትና ነቢያት ስለ መሳፍንትና ነገሥታት ይናገራል ከምዕ ስለ ጻድቃንና ኃጥአን ዋጋና ቦታ ይገልጽልናል የመዝሙር እና የጥበብ መጻሕፍት መዝሙር ማለት ምስጋና ማለት ሲሆን ጥበብ ሲባል ደግሞ ማስተዋል ማገናዘብ ማንኛውም ነገር ለማግኘት የመመርመር ችሉታኖ ወዘተ ማለት ነው ስለሆነም ከላይ በርዕሱ ውስጥ የሚካተቱ መጻሕፍት አግዚአብሔር አምላካችንን ማመስገኛ ጸሎታችንን ማቅረቢያ አንዲሁም ስለ ጥበበ እግዚአብሔር በሰፊው ተጽፈው የምናገኝባቸው ናቸው በእነዚህ መጻሕፍት ውስጥ በሰምና ወርቅ መልክ የተጻፉ ጽሑፎች በመኖራቸው የቅኔ መጻሕፍትም ይባላሉ። ከብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ውስጥ የመዝሙርና የጥበብ መጻሕፍት ተብለው ተለይተው የሚታወቁት ስምንት መጻሕፍት ብቻ ናቸው ከዚህ ቀጥሎ እነርሱን በዝርዝር አንመለከታለን ሀ መጽሐፈ ኢየብ ኢዮብ ማለት አበባ ጨረቃ ማለት ነው ይህ መጽሐፍ መቼና በማን እንደተጻፈ በአርግጠኝነት አይታወቅም ነገር ግን አንዳንዶች ኢዮብ ሙሴ ሰሎሉሞን ኢሳይያስ ባሮክ ኤልሁም ናቸው ሲሉ የቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ደግሞ ኤልሁ ነው ይላሉ መጽሐፉ አርባ ሁለት ምዕራፎችን የያዘ ሲሆን በስድ ንባብ መልክ ከተጻፋት የመጀመሪያው እና የመጨረሻው ክፍሎች በስተቀር አብዛኛው ምዕራፎች በግጥም መልክ የተጻፉ ናቸው የመጽሐፉ ይዘት ናእግዚአብሔርን በሚወዱና ለሕጉ በማታዘዙ ሰዎች ላይ መከራ ሊደርስ ናእንደሚችል በትእግስት ካሳለፋት መከራው አንደሚወገድ በረከቱም እጥፍ አንደሚሆንላቸው ያወሳል አከፋፈሉ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ከምዕ ሕ ጻዲቁ ኢዮብ በፈቀደ ናእግዚአብሔር በሰይጣን መፈተኑን ከምዕ ፋኻ ኢዮብን ጓደኞቹ የተናገሩት ነገር ከምዕ የአግዚአብሔርን ትምህርትና የኢዮብን አጥፍ በረከት ይናገራሉ ለሊ መዝሙረ ዳዊት ዳዊት ማለት የተመረጠ ልብ አምላክ ማለት ነው ከነገደ ይሁዳ የተመረጠ የአሴይ ልጆጅ ነው እግዚአብሔር አምላክ ዳዊትን ከበግ እአረኝነት ወደ ንግሥና ከንግሥና ወደ ነቢይነትና ወደ ሌሎች የክብር ደረጃዎች አምጥቶታል ዳዊትን ቀብቶ ያነገሠው ሳሙኤል ሲሆን በነገሠም ጊዜ ሰባት የመንፈስ ቅዱስ ሀብታት ተሰጥተውታል መዝሙረ ዳዊትን አሁን ባለበት ሁኔታ ያዘጋቸው ካህኑ ዕዝራ ነው መዝሙሮቹ በተለያዩ ዘመናት እንጂ በአንድ ዘመን ብቻ የተዘጋጁ አይደሉም መዝሙረ ዳዊት በውስጡ ዐ መዝሙርና ጸሉት ትምህርትና ቅኔ ይዚል መዝሙረ ዳዊት ብዙውን ጊዜ የዳዊት መዝሙር የሚባልበት ምከንያት አብዛኛውን መዝሙር ናእርሱ ስለደረሳቸው ነው ሆኖም ግን ከው መዝሙሮች ውስጥ በሌሎች ሰዎች የተደረሱ ናእንዳሉ ከመዝሙሩ ከራሱ መገንዘብ ይችሳላል መዝሙረ ዳዊት ለቤተ ከርስቲያናችን የጸሎት የመዝሙር መጻሕፍት መሠረት ወይም ምንጭ ነው መዝሙረ ዳዊት መዘምራን በዜማ መነኮሳትና ካህናት ቀንና ሌሊት አግዚአብሔር አምላከን የሚያመሰግኑበት ምእመናን ዘወትር እየጸለዩበት አጋንንትን የሚያርቁበት የመጽሐፍ ቅዱስ ከፍል ነው መዝሙረ ዳዊት የተጻፈው በዐዐዐ ቅል ክርስቶስ ሲሆን የተጻፈበትም ቦታ በኢየሩሳሌም ነው የመጽሐፉ ይዘት መዝሙረ ዳዊት የሰውን የህይወት ዘመን ሳይለይ ሰው በሕይወቱ የሚያጋጥሙትን ሀዘንና ደስታኖ መልካምና ክፋ መውደቅና መነሣት ችግርና ምቾት ወዘተ የያዘ መጽሐፍ ነው አከፋፈሉፁመዝሙረ ዳዊት በአምስት ከፍሎች የተከፈለ መጽሐፍ ነው ከመዝ አስከ መዝ ከመዝ እስከ መዝ ከመዝ እስከ መዝ ከመዝ እስከ መዝ ከመዝ እስከ መዝ ናቸው አያንዳንዱ ከፍል ፍጻሜ ላይ ከዘለዓለም እስከ ዘለዓለም እግዚአብሔር ይባረክ አሜን አሜን የሚሉ ቃላት ይገኙባቸዋል በቤተከርስቲያናችን ሊቃውንት አሥሩን መዝሙሮች በአንድነት አንድ ንጉሥ የሚል ስያሜ እየሰጡ በአሥራ አምስት ይከፍሉታል ሐ መጽሐፈ ምሣሌ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም መጽሐፈ ምሳሌን የጻፈው መፍቀሬ ጥበብ ሰሉሞን ነው መጽሐፉ የተጻፈው በግጥም መልክ ነው ምክንያቱም በግጥም የተሰጠ ትምህርት በልብ ይኖራልና መጽሐፋ ምዕራፎች ያሉት ሲሆን የተጻፈበትም ዘመን በዐ ትል ክርስቶስ ነው የመጽሐፉ ይዘት መጽሐፋ ናእግዚአብሔርን የሚፈራ ሰው አንዴት መኖር ናእንዳለበት ያስተምራል በአጠቃላይ መጽሐፋ ትምህርትን ምክርን በምሳሌ የሚያስተምር ነው አከፋፈሉ ከምዕ ስለ ጥበብ ገለፃ ጥበብን የመማር ጥቅምና የአለመማርን ጉዳት ያወሳል ከምዕ ዐ በሥነ ምግባር ለመታነጽ የሚረዱ ትምህርቶችን በተለያዩ ምሳሌዎች ይገልጻል ከምዕ ብ በቀላል የስብከት መንገድ ጥበብን ለመማር ትአዛዞች ምክሮችና መመሪያዎች ተጽፈዋል መ መጽሐፈ ተግሳጽ መጽሐፈ ተግሳጽ በአቀራረቡ ከመጽሐፈ ምሳሌ ጋር ተመሳሳይነት አለው ተግሳጽ ማለት ምከር ናእንደማለት ነው መጽሐፉ ከንጉሥ ሰሉሞን አጉርና በሙኤል የተጻፈ ነው በመጽሐፋ ያሉት ምሳሌዎች በይሁዳ ንጉሥ በሕዝቅያስ ዘመን በነበሩ ነቢያት የተሰበሰቡ ናቸው መጽሐፈ ተግሳጽ ምዕራፍ ያሉት መጽሐፍ ነው መጽሐፋ እንደሌሎች የሰለሞን መጽሐፍ በኢየሩሳሌም በገዐዐ ዓዓ ተጽፏል የመጽሐፉ ይዘት መንፈሳዊ ምክርን የያዘ ናእግዚአብሔርን ስለመፍራት የሚያስተምር መጽሐፍ ነው አከፋፈሉ ከምዕ የይሁዳ ንጉሥ የሕዝቅያስ ሰዎች የቀዱአቸውን የሰለሞን ምሳሌዎችን ይዚል ምፅ ፅ የማሣ አገር ሰው የያቄ ልጅ አጉር ለኢቲኤልና ለኡካል የተናገረው ቃል ተጽፏል ምዕ ኽ የማሣ ንጉሥ ልሙኤል የተናገረውን ትምህርት ይዚል ማስታወሻ መጽሐፈ ተግሳጽ በአማርኛው መጽሐፍ ቅዱስ ራሱን ችሎ ናእንደ አንድ መጽሐፍ የተቀመጠ ሳይሆን ከመጽሐፈ ምሳሌ ጋር በአንድነት ከምዕራፍ ጀምሮ እስከ ድረስ በመካተት ነው በግአዙ መጽሐፍ ቅዱስ ግን ራሱን ችሎ ሰባት ምዕራፎች የያዘ መጽሐፍ ነው ሠ መጽሐፈ መክብብ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም መክብብ ማለት ሰባኪ አስተማሪ ማለት ነው መጽሐፋ ይህን ዓይነት ስያሜ ያገኘበት ምክንያት ሰባኪው ናኖእንዲህ ይላል» በማለት የተለያየ ስብከትና ትምህርቶች ስለሚያቀርብ ነው ይህን መጽሐፍ የጻፈው ጠቢቡ ሰሉሞን ሲሆን ምዕራፎችንም አካቷል በመጽሐፋ ውስጥ ጊዜ «ከንቱ» የሚለውን ቃል ናእናገኛለን የመጽሐፉ ይዘትመጽሐፋ ተቃራኒ ነገሮችን ኖእያነሣ ሁሉም ከንቱ መሆናቸውን የሚዘግብ ነው አከፋፈሉ ምዕ እ ከፀሐይ በታች በዓለም ላይ ሁሉም ዞሮ ዞሮ እንደሚመጣ ፍጻሜም ናእንደሌለው ይገልጻል ምዕ በዚህ ክፍል የዓለም ደስታ የተባለውን ሁሉ ከንቱና ነፋስን ናእንደመከተል ናእንደሆነ ይተርከል ከምዕ ናእግዚአብሔር በነገሩ ሁሉ ከሌለ ሁሉ ከንቱ ነው ይላል ምፅ በዚህ ክፍል አጥጋቢ ደስታና የተትረፈረፈ ሕይወት በዓለም ነገር በማናቸውም በኩልናእንደማይገኝ ተገልዷል ረ መኃልየ መኃልየ ዘሰሎሞን የቃሉ ትርጉም ከመዝሙራት ሁሉ የሚበልጥ የሰሎሞን መዝሙር ማለት ነው ይህ መጽሐፍ በጠቢቡ ሰለሞን የተጻፈ ምዕራፎች ያሉት መጽሐፍ ነው የመጽሐፉ ይዘት በሁለት ፍቅረኛሞች መካከል የሚደረግ ንግግር ላይ የተመሠረተ ነው ይህም ሲባል ስለ እግዚአብሔርና ስለ እስራኤል ስለ ክርስቶስና ስለ ቤተ ክርስቲያን ያለውን ፍቅር በባልና በሚስት ናየመሰለ የሚናገር ነው መጽሐፋ ስለእመቤታችንና ስለ ምስጢረ ቁርባንም ያወሳል አከፋፈሉ ይህ መጽሐፍ በአራት ዐበይት ከፍሎች ይከፈላል ሙሽሪት ለሙሽራው በቅርብ የምታደርገው ንግግር ሙሽሪት ለሙሽራው በሩቅ የምታደርገው ንግግር ሙሽራው ለመሽሪት በቅርብ የሚያደርገው ንግግር በሙሽራውና በሙሽሪት መካከል ያለው ጥያቄና መልስ ተጽፏል ው ይህን መጽሐፍ ሦስት ዓይነት ሰዎች በመቀባበል ተናግረውታል ሀ ሙሸራው ጊዜ ለ ሙሽራይቱ ጊዜ ሐ የኢየሩሳሌም ቆነጃጅት ጊዜ ሰ መጽሐፈ ጥበብ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ጥበብ በቁሙ ሲፈታ እውቀት ብልሃት ፈሊጥ ሕከምና ምከር ማለት ነው መጽሐፈ ጥበብ ምዕራፎች ያሉት በጠቢቡ ሰሎሞን የተጻፈ መጽሐፍ ነው መጽሐፉ በአቀራረቡ ከመጽሐፈ ምሳሌ ጋር ተመሳሳይነት አለው መጽሐፈ ጥበብ በ ዓዓ አካባቢ በኢየሩሳሌም ከተማ ተጽፏል የመጽሐፉ ይዘት የመጽሐፉ አጠቃላይ ይዘት ስለ ጥበብ በማውሳት ሰው ጥበብን እንዲፈልግ ይመከራል አከፋፈሉ መጽሐፈ ጥበብ በ ምዕራፎች እና በሦስት ዓበይት ከፍሎች ይከፈላል ከምዕ ስለ ነገሥታትና ስለ ከርስቶስ ከምዕ ስለ ሰው ተፈጥሮና ጣኦት አምልኮ ከምዕ ስለ ግብፃውያን እና ስለ ኢየሩሳሌም ይናገራል ረ መጽሐፈ ሲራከ ሲራከ ማለት ጸሐፊ ማለት ነው የመጽሐፈ ሲራከ ጸሐፊው ኢያሱ ወልደ አልዓዛር ወልደ ሲራክ ይባላል መጽሐፉ ምእራፎች ሲኖሩት በአቀራረቡ ከሰሎሞን መጽሐፈ ምሳሌ ጋር ተመሳሳይነት አለው መጽሐፉ ከጌታ ልደት ዓመት በፊት ጸሐፊው አግዚአብሔርን መንፈሳዊና ሥጋዊ ጥበብ ለምኖ ተገልጾለት የጻፈው ነው የመጽሐፉ ይዘት መጽሐፈ ሲራከ ከአዳም ጀምሮ ያሱትን አበው ታሪከ ይገልጻል ለመንፈሳዊ እና ለሥጋዊ የሚሆን ምከርና ጥበብን ይገልጻል አከፋፈሉ መጽሐፈ ሲራክ ምዕራፎች ሲኖሩት በ ዓበይት ከፍሎች ይከፈላል ከምዕ ስለ ጥበብና ፈሪሃ እግዚአብሔር ቤተሰባዊ ኑሮ ስለ ዝምታና ትእግስት ይገልጻል ኮምዕ ስለ ፍርድ ስለ ምጽዋትና ስለ ሥነ ፍጥረት ይናገራል ኮምዕ ስለ ንስሐ ስለ ንጽሕና ስለ ብልሕ ሰውና ስለ ቱ አዕማደ ምስጢር ኮምዕ ስለመባዕ ስለገንዘብ ስለምከር ስለምግባርና ሃይማኖት ሦዖ ይ ። ዣ አከፋፈሉ ከምዕ ስለ ባቢሎን ምርኮ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ከምዕ ከምርኮ ስለመመለሳቸው ከምዕ ራ ስለ ጽዮን በተለያየ መልኩ ትንቢት ይናገራል ለ ትንቢተ ኤርምያስ ኤርምያስ ማለት አግዚአብሔር ከፍ ያደርጋል ማለት ሲሆን አባቱ ኬልቅያስ እናቱ ማርታ ይባላሉ ሀገሩ ይሁዳ ልዩ ስሙ ዓናቶት ይባላል ኤርምያስ የነበረበት ዘመን ቅልክ በተኛው ምዕተ ዓመት መጨረሻ ሲሆን ለነብይነት የተጠራው በተኛው ይሁዳ ንጉሥ በኢዩስዮስ ዘመን ነው ኤርምያስ ልዩ በሆነ ምርጫ ከእናቱ ማኀጸን ጀምሮ የተለየ ነው ኤርዐ ትንቢተ ኤርምያስን ራሱ ኤርሚያስ በኢየሩሳሌም ሳለ እንደተፃፈው የታሪክ መዛግብት ያስረዳሉ መጽሐፉ ምዕራፎች አሉት የመጽሐፉ ይዘት እግዚአብሔር ታላቅና ቅዱስ ስለሆነ ሕዝቡ ከክፋት ተመልሰው በፍጹም ልብ ያለሐሰት ናእርሱን እንዲያመልኩት ማሳሰብ ነው አከፋፈሉ ከምዕ እ በኢዩአስ ጊዜ የኤርምያስ የመጀመሪያው መልዕክት ከምዕ በኢዮአክስና በኢዩአቂም ጊዜ በኤርምያስ ላይ ስለተፈጸመ ፍርድና ናቡከደነጾር ኢየሩሳሌምን ስለመክበቡ ከምዕ በኢኮንያን በሴዴቅያስ በጎዶልያስ ዘመን ስለ ኢየሩሳሌም ጥፋትና ስለ ምስጢረ ሥጋዌ ተጽፏል ከምዕ ኽ በዘመነ ጎዶልያስ ቤተ መቅደስ መፍረሱን ይናገራል ሐ ሰቀቃወ ኤርምያስ ሰቆቃው ማለት ሙሾ ልቅሶ ማለት ነው ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ይህን መጽሐፍ ኤርምያስ ናእንደጻፈው ይናገራሉ መጽሐፋ ምዕራፎች ያሉት መጽሐፍ ነው የመጽሐፉ ይዘት መጽሐፉ ኢየሩሳሌም በጠላት እጅ አወዳደቋን የአጥሮቿና የቤተ መቅደስዋ መፍረስን የንብረቷና የሕዝቧን መማረክን መነሻ በማድረግ ነቢዩ ያቀረበውን ሰቆቃ የሐዘንናእንጉርጉር ይናገራል አከፋፈሉ ምዕ በ ስለ ኢየሩሳሌም መጥፋት ምዕ በኢየሩሳሌም ስለወረደው ቅጣት ምዕ የሕዝቡን ንስሐና በጌታችን ምሕረት መታመናቸው ምዕ ብ ያለፈውን በማስተዋል የሆነ አስፈሪ ድርጊት ዶፍሁሠኮ ህ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ምዕ ጌታችን ምሕረቱን እንደመለሰላቸው ይገልጻል መ ተረፈ ኤርምያስ ተረፈ ማለት የተረፈ የቀረ ማለት ነው ተረፈ ኤርምያስ ከሰቆቃው ኤርምያስ ቀጥሎ ምዕራፍ ብሎ የሚጀምር ባለ ስድስት ምፅራፍ መጽሐፍ ነው ጸሐፊው ባሮክ ነው ተረኤር የመጽሐፉ ይዘት መጽሐፋ ስለ ባቢሎን ምርኮና የምርኮውን ዘመን ናእግዚአብሔር ለባሮክና ለአቤሜሌክ ናእንዴት አድርጐ ናእንዳሳለፈላቸው ናእንዲሁም ስለ ኤርምያስ ሰማዕትነት ይናገራል አከፋፈሉ ምፅ ስለ ባቢሎን ጣኦቶች ነቢዩ የተናገረውን ነገር ከምዕ ስለ ኢየሩሳሌም ጥፋት ኤርምያስና ባልንጀሮቹ ማልቀሳቸውንና ምድር ንዋያተ ቅድሳትን በአደራ መልክ ስለመቀበሏ ከምዕ ዐ የአቤሜሌክና ባሮክ መገናኘትና ወደ ባቢሎን ደብዳቤ መላከቸውን ምዕ ኤርምያስ ለሕዝቡ ስለ ክርስቶስ ትንቢት ተናግሮ በሰማዕትነት ማረፋን ይገልጻል ሠ መጽሐፈ ባሮክ ባሮክ ማለት ቡሩክ ማለት ነው የነቢዩ ኤርምያስ ታማኝ ወዳጅና ጸሐፊም ነበር ኤርምያስ በንጉሥ ሴዴቅያስ ዘመን በታሰረ ጊዜ የንጉሥን ቁጣ ሳይፈራ ኤርምያስን ይረዳው ነበር ኤር ነቢዩ ኤርምያስ ከጥቂት አይሁዶች ጋር ወደ ግብጽ እንዲጓዝ በተሰደደ ጊዜም አብሮ ሄዲል ኤር መጽሐፈ ባሮክ የተጻፈው በራሱ በባሮክ ሲሆን መጽሐፋንም በባቢሎን በምርኮ በነበረበት ጊዜ ለኢየሩሳሌም ነዋሪዎች ጽፎ ልኮላቸዋል መጽሐፋ ምዕራፎችን ይዚል የተጻፈውም በ ዓዓ ነው የመጽሐፉ ይዘት በምርኮ ስላሉት የአይሁድ ኑሮ ስለ ንስሐ ጸሎትና ለአይሁድ የቀረቡ ምክሮች ይገኙበታል አከፋፈሉ ምዕ እስራኤል የአግዚአብሔርን ሕግ በመርሳታቸው ስደት ናእንደሚመጣባቸውና ናእንዲጸጸቱ የመከረው ምክር ምዕ ባሮክ ስለበደላቸው የጸለየው ጸሎት ምዕ ሕጉን ቢጠብቁ መልካም ይሆንላቸው እንደነበርና ስለ ጥበብ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም በዱ ከምዕ ፋዱጓ እስራኤል እግዚአብሔር በቸርነቱ አንደሚመልሳቸውና በክብር ናእንደሚኖሩ ይገልጻል ማስታወሻ ሰቆቃው ኤርምያስ ተረፈ ኤርምያስ አና መጽሐፈ ባሮክ በተጻፈበት ጊዜ የመጻሕፍቱ ይዘት ተመሳሳይነት ምክንያት ከትንቢት ኤርምያስ ጋር በመደመርናእንደ አንድ መጽሐፍ ይቆጠራሉ ረ ትንቢተ ሕዝቅኤል በዕብራይስጥ ቋንቋ አጠራር ይሕዝቅኤል ይባላል ትርጓሜውም ያጸንእ አግዚአብሔር ማለት ሲሆን ወደ አማርኛ ስንመልሰው አግዚአብሔር ብርታትን ይሰጣል ማለት ነው የስሙ ትርጉምም ከመጽሐፉ የተወሰደ ነው ሕዝ ብ ሕዝ ሕዝቅኤል በ ቅልክ ተወለደ ነገዱ ከቤተ ሌዊ ሲሆን ትውልዱ ከቤተ ሳዶቅ ነው አባቱ ቡዝ ይባላል ከልጅነቱ ጀምሮ የኤርምያስ ደቀመዝሙር እንደነበር ይነገራል ሕዝቅኤል ኢኮንያን በተማረከ ጊዜ አብሮ ተማርኳል ሕዝ ኢ ይኖርበት የነበረ ቦታም በኮበር ወንዝ አጠገብ ነበር ሕዝ ትንቢተ ሕዝቅኤል የተጻፈው በፅዐዐዓዓ ቅድመ ልደተ ክርስቶስ ሲሆን በባቢሎን ምርኮ ጊዜ እንደተጻፈ ይነገራል ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፎች አሉት የመጽሐፉ ይዘት ስለ ኢየሩሳሌም ውድቀትና መነሣት እንዲሁም ስለ ጌታችንና አመቤታችን ስለ አምስቱ አዕማደ ምስጢርም ይተርከል አከፋፈሉ ከምዕ ከኢየሩሳሌም መውደቅ በፊት የተነገሩ ትንቢቶች ከምዕ በውጭ ሕዝቦች ላይ የተነገሩ ትንቢቶችን ይዚል ከምዕ ናቡከደነጾር ኢየሩሳሌምን ከወረረ በኋላ የተነገሩ ተስፋ ሟጠትን መመለስን የሚያበስሩ ትንቢቶች ይገኙበታል ከምዕ ስለ አዲሱ ሥርዓተ ጽዮን ተጽፏል ሲሰ ትንቢተ ዳንኤል ዳንኤል ማለት እግዚአብሔርናእውነተኛ ዳኛ ፈራጅ ነው ማለት ነው በዕብራይስጥ አነጋገር ዳንኤል ማለት አምላክ ዳኛዬ ነው ፈራጄ ነው ማለት እንደሆነ የቋንቋው ሊቃውንት ይናገራሉ ዳንኤል አባቱ ኢዩአቄም አናቱም ሚልያ ይባላሉ ነገዱም ከነገደ ይሁዳ ሲሆን ከንጉሣዊ ቤተሰብ በዘመነ ኢዮስያስ ተወለደ ዳን ዳንኤል በቀዳማዊ ፍልሰት እስራኤላዊያን በኤያቄም ዘመን ወደ ባቢሎን ቱ ነገድ የይሁዳና የብንያም ሲማረኩ አብሮ ተማርኳል ዳንኤል መልካም ጥበበኛና አስተዋይ መፈክረ ሕልም የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም የሕልም ተርጓሜ የአስተዳደርም ሰው ነበር ዳን ዐ ዳንኤል የጾምና የጸሎት ሰው ነው ናጅግ የተወደደ እንደነበር ከመጽሐፋ እንረዳለን ዳን ዕዐ ዳን ዐ ይህን መጽሐፍ የጻፈው ራሱ ዳንኤል ሲሆን በባቢሎንናእንደሆነ ሊቀውንቱ ይስማማሉ ትንቢተ ዳንኤል ፅ ታሪኮችን ራዕዮችን በማካተት ምፅራፎችን የያዘ መጽሐፍ ነው የመጽሐፉ ይዘት በስደትና በመከራ ጊዜ በሃይማኖት መጽናት እአንደሚገባ ታማኝ ስለሆኑት ስለ ሠለስቱ ደቂቅ ነብዩ የንጉሥን ሕልም ስለ መፍታቱ ስለመላእክት ስለክርስቶስ ሰው መሆን ስለ ትንሣኤ ይተርካል አከፋፈሉ ከምዕ ስድስት ዐበይት ተረኮችን ይዚል ከምዕ አራት ራፅዮችን ይዚል ሸ መጽሐፈ ሶስና ሶስና ማለት የዋኋ ርግብ ማለት ነው የተጻፈበት ቦታም እንደ ትንቢተ ዳንኤል ነው መጽሐፈ ሶስና አንድ ምዕራፍ ያለው በነቢዩ ዳንኤል የተጻፈ መጽሐፍ ነው ሶስና ከአነ ዳንኤል ጋር በፋርስ በሰደት ትኖር የነበረች ሴት ናት የመጽሐፉ ይዘት እግዚአብሔርን የምትፈራ ሶስና የተባለችናእስራኤላዊት በዝሙት ወንጀል በሐሰት ተከሳ በድንጋይ ልትወገር ስትል ነቢዩ ዳንኤል ጥበብ በሞላበት ዘዴ አንዴት አንዳዳናት ይተርከል አከፋፈሉ ከቁ የሶስና አስተዳደግ እና የሁለቱ ረበናት ተንኮል ከቁ ፋ መምህራኑ ሶስናን በሐሰት መክሰሳቸውና ሶስና ወደ አምላኳ ያቀረበችው ጸሎትን ይዚል ከቁ ፋ ነቢዩ ዳንኤል በጥበብ እንዴት ከክስ እንዳዳናትና የመምህራኑ መቀጣትን ይናገራል ቀ ጸሎተ ሠለስቱ ደቂቅ ጸሎት ሠለስቱ ደቂቅ ማለት የሦስቱ ልጆች ጸሎት መዝሙር ማለት ነው ሦስቱ ልጆች የተባሉትም ሲድራቅ ሚሳቅ እና አብድናጎ አናንያ አዛርያ እና ሚሳኤል ናቸው መጽሐፋ በነብዩ ዳንኤል የተጻፈና አንድ ምዕራፍ ያለው ሲሆን የተጻፈበትም ዘመንና ቦታም አንደ ትንቢተ ዳንኤል ያለ ነው የመጽሐፉ ይዘት የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ከነቢዩ ዳንኤል ጋር በስደት ወደ ባቢሎን ተሰደው የነበሩት ሦስቱ ልጆች ወደሚነድ አቶንእሳት በተጣሉ ጊዜ ለአምላካቸው ያቀረቡት የምስጋና ጸሎትን ይገልጻል ዳን ዐ አከፋፈሉ ከቁ ዷ የአናንያ ጸሎትና መልአኩ እሳቱን ማብረዱን ከቁ ራ ሦስቱም በኀብረት የዘመሩትን ዝማሬ ይገልጻል በ ተረፈ ዳንኤል ተረፈ ማለት ቀረ የቀረ የተረፈ ማለት ነው ተረፈ ዳንኤል በነብዩ ዳንኤል የተጻፈ ባለ አንድ ምዕራፍ መጽሐፍ ሲሆን የተጻፈበት ቦታና ዘመንም ከትንቢተ ዳንኤል ጋር ይመሳሰላል መጽሐፋም በዳን ዕፅፋብ ላይ ከምናገኘው ታሪክ ጋር ተመሳሳይነት ያለውና ታሪኩም በስፋት የተተነተነበት ነው የመጽሐፉ ይዘት ነቢዩ ፈሪሳዊያንና የባቢሎን ሰዎች ያመልኳቸው የነበሩትን ጣኦታት እንዴት እንዳጠፋና እግዚአብሔር እንዴት ዳንኤልን ከአንበሶች አፍ አንዳዳነው ይናገራል አከፋፈሉ ከቁ ነቢዩ ጣኦታቱን አንዳጠፋ ከቁ ነቢዩ ወደ አንበሶች ጉድጓድ እንዴት አንደተጣለና እግዚአብሔር የሰራለትን ድንቅ ሥራ ይናገራል ተ ትንቢተ ሆሴዕ ሆሴዕ ማለት እግዚአብሔር ያድናል ማለት ነው ነቢዩ ሆሴዕ ዳግማዊ ኢዮርብዓም በሰማርያ ነግሦ በነበረበት ዘመን በሰሜናዊ የአስራኤል መንግሥት ተነሥቶ የነበረ ነቢይ ነው ዘመኑም ከክርስቶስ ልደት በፊት ዓዓ ነው ሆሴዕ ትንቢት የተናገረበት ዘመን ዖዝያን ኢዮአታም አካዝና ሕዝቅያስ የሚባሉ የይሁዳ ነገሥታት ነበሩ በዚህ ዘመንም ነቢዩ አሞጽ ነቢዩ ኢሳይያስና ነቢዩ ሚክያስ ትንቢት ይናገሩ ነበር ትንቢት ሆሴዕ ምዕራፍ ያሉት መጽሐፍ ነው የመጽሐፉ ይዘት እግዚአብሔር የማይለወጥ አምላክ ስለሆነ ሕዝቡ እግዚአብሐርን ወደ ማወቅ በመመለስ አንዲድኑ ጥሪ ማስተላለፍ ነው አከፋፈሉ ትንቢት ሆሴዕ ምዕራፎች ሲኖሩት በ ዓበይት ክፍሎች ይከፈላል ከምዕ ዘማ የሆነችው የሆሴዕ ሚስት ታሪክና ምሳሌያዊ ትርጉም የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ሃ ከምዕ ብ በሕዝቡና በካህናቱ በነገሥታቱም ላይ ስለተደረገው ወቀሳ ቸ ትንቢተ አሞጽ አሞጽ የሚለው የሥሙ ትርጓሜ የተለያየ አተረጓጉም ቢኖረውም ኢትዮጵያውያን ሊቃውንት የብሉይ ኪዳን አሞፅ ማለት ፅኑናበአግዚአብሔር ማለት ነው ሲሉ ይገልጹታል በሌላ አተረጓጐም እግዚአብሔር ይሸከማል ወይም ይደግፋል ማለት ነውም ይላሉ ይህ አሞጽ ትውልዱ ከነገደ ስምዖን እንደሆነ አባቱ ቴና አናቱ ሚስታናእንደሚባሉ ሲነገር በይሁዳ ውስጥ በተቁሔ ቲቶ በተባለችው ከተማ ይኖር ነበር አሞጽ ላም ጠባቂና የዋርከ ፍሬ ለቃሚ ነበር አሞ አሞጽ በዕለታዊ ተግባሩ ተሰማርቶናሳለ ለሰሜኑ ሕዝብ ነቢይ አንዲሆን አግዚአብሔር ጠራውአሞ አሞጽ ትንቢት መናገር የጀመረው በይሁዳ ንጉሥ በኦዝያን ዘመነ መንግሥት ነበር ትንቢተ አሞጽን የጻፈው ራሱ ሲሆን ከ ቅልክ በኢየሩሳሌም ሳለ አንደጻፈው ይተረከል ትንቢተ አሞጽ ምዕራፎች ያሉት የትንቢት መጽሐፍ ነው የመጽሐፉ ይዘት የፍርድን ቃል በሰፊው ይዘግባል መጽሐፋ በመጨረሻ ላይም በፍጻሜ ዘመን ላይ ለአስራኤል ሆነ ለአሕዛብ የደኅንነትና የሰላም ጊዜ እንደሚመጣ የአዲስ ኪዳንን ዘመን በትንቢት ያመላክታል አከፋፈሉ ምዕ በአስራኤልና በእስራኤል ጐረቤት ሀገሮች የእግዚአብሔር ፍርድ ናእንደሚደረግ ይገልጻል ምፅ የአስራኤል ሕዝብ የተደረገለትን የንስሐ ጥሪ ባለመቀበሉ ከላይ የተገለጸው የትንቢት ቃል ተግባራዊ አንደሚሆን ማረጋጫ ሰጥቷል ምፅ ቅእግዚአብሔር በአስራኤል ላይ ስለሚያመጣው ፍርድ ነቢዩ ያያቸው ራዕዮችና በፍጻሜ ዘመን ስላለው ተስፋ ይተርካል ኅ ትንቢተ ሚክያስ ሚኪያስ ማለት መኑ ከመ አምላክ ትርጉሙም እንደ አግዚአብሔር ያለ ማን ነው። ማለት ሲሆን በፍልስጤም ውስጥ በምትገኘው የጌት አነስተኛ ከተማ በነበረችው በሞሬታዊ የተወለደ ሰው ነው ሚኪያስ በነቢይነት ያገለገለበት ዘመንም በይሁዳ ነገሥታት በኢዩአታምና በአካዝ በሕዝቅያስም ዘመነ መንግሥት ሲሆን የኢሳይያስም የዘመን ጓደኛ ነበር ሚኪያስ በትምህርቱ ተቀባይነት ያለው ሲሆን በተጨማሪም በነቢይነቱ የታወቀ አባት ነበር ነቢዩ ሚኪያስ በዐዐ ዓዓ ቅልክ በኢየሩሳሌም የጻፈው መጽሐፍ ነው መጽሐፋ ምዕራፎችን ይዚል የመጽሐፉ ይዘት የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ስለ ባቢሎን ምርኮ ነቢያቱን ካህናቱን መኳንንቱን ይገስጻል ስለ አምልኮ ሥነ ሥርዓት ስለ ፍቅር ስለርህራጌ ስለትህትና ስለመሲህ መምጣትና አድኅኖት ይተርካል አከፋፈሉ ከምዕ አስራኤልና ይሁዳን የሚመለከቱ ትንቢቶች ከምፅ ጓኹ ስለ ፍትሕና እና አድኅኖት ማዳን ይተርካል ከምዕ ፁኽ ስለ ሕዝቡ ቅጣትና የእግዚአብሔር ፍጹም ምሕረት ይገልጻል ነ ትንቢተ ኢዩኤል ኢዩኤል ማለት አግዚአብሔር አምላክ ነው ማለት ነው ኢዩኤል ያገለግል የነበረው በይሁዳ መንግሥት ሲሆን ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ አገልግሎት የመጣበት ምክንያት ሕዝቡ ላይ ሊወርድ ስላለው የአንበጣ መንጋ ጾምና ጸሎት ይደረግ ዘንድ ሕዝቡንናእንዲያስጠነቅቅ ነው ትንቢተ ኢዩኤል በነቢዩ ኢዩኤል ከጌታ ልደት ፅዐዐ ዓመት በፊት የተጻፈ መጽሐፍ ሲሆን ሦስት ምዕራፎችንም አካቷል የመጽሐፉ ይዘት የሚመጣውን ድጎኅነትና የጠላቶቻቸውን መደምሰስ ይገልጻል ስለመንፈስ ቅዱስና ሕዝቡ ወደ አምላካቸው እንዲመለሱ ይናገራል አከፋፈሉ ምዕ ከእ ስለ አንበጣ መንጋኖናእና በንስሐ ስለመመለስ ምፅ ንስሐ አንዴትናእንደሚገባ እና መንፈስ ቅዱስ በኋላኛው ዘመን መውረድ ምዕ የማይታዘዙት አንደሚቀጡ ለታዘዙት ደግሞ በረከት ናእንደሚሰጣቸው ይተርከል ኘ ትንቢተ አብድዩ የስሙ ትርጓሜ ገብረ እግዚአብሔር የአግዚአብሔር አገልጋይ ማለት ነውፁ በዕብራይስጡ አጠራር ደግሞ አባድያህ ይባላል አብድዩ ነብየ ይሁዳ ሲሆን ትንቢት ይናገር የነበረው ግን በሙት ባሕር ደቡብ በምትገኝ ጥቂት ሕዝቦች በሚኖሩበት በኤዶምያስ ምድር ነበር ኤዶምያስም ትንሽ ሀገር ስትሆን በዚህች ሀገር ይኖሩ የነበሩት የኤሳው ዘሮች ናቸው ትንቢተ አብድዩ በነብዩ አብድዩ የተጻፈ ምዕራፍና ቁጥሮች ያሉት መጽሐፍ ነው የመጽሐፉ ይዘት ኤዶምያስ በይሁዳ ላይ ስለማመጽ ሩ ስለ ትዕቢቷና በዚህ ምክንያት ስለሚያገኛት ውርደት የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም በ ስለሚመጣው የእግዚአብሔር የፍርድ ቀን ይናገራል ሩ ስለ አስራኤል ደኅንነትና ስለመንግሥተ እግዚአብሔር ይናገራል ከቁ ዉ ኤዶምያስ በትዕቢቷ እንደምትጠፋ ከቁ ብ ኤዶምያስ በኢየሩሳሌም ውድቀት መደሰቱ ትክክል እንዳልሆነ ይገልፃል ከቁ የአግዚአብሔር ቀን በአህዛብ ላይ እንደሚመጣና የእግዚአብሔር ተስፋ መንግሥት በይሁዳ አንደሚመሰረት ያመለክታል ኢ ትንቢተ ዮናስ ዮናስ ማለት ርግብ ማለት ነው በዕብራይስጥ ዮናህ ሲባል በላቲኑም ጀናስ ይባላል ዮናስ በባብሎን ውስጥ በምትገኘው በጋትሔድር የሚኖር ሰው ሲሆን አባቱ አማቴ ይባል ነበር ኢያ ዐ ጋዮና የቤተክርስቲያናችን የብሉይ ኪዳን ሊቃውንት ዮናስ በሰራኘታኖ ትኖር የነበረችው መበለት እናቱ እንደሆነች ሕፃኑም ሞቶ ኤልያስ እንዳስነሣውና የኤልያስ ደቀመዝሙር በመሆኑ ከኤልያስ ጋር ሳለ ሀብተ ትንቢት እንደተሰጠው ያስረዳሉ ኛ ነገ ዮናስ ትንቢት የተናገረው በአሞራውያን ዋና ከተማ በነነዌ ነበር ትንቢተ ዮናስ ምዕራፎች ያሉት በነቢዩ ዮናስ የተጻፈ መጽሐፍ ነው ይህ መጽሐፍ ለየት የሚያደርገው ከመጀመሪያ አስከ መጨረሻ ድረስ ስለ ጸሐፊው ነቢዩ ታሪክ የሚተርክ በመሆኑ ነው የመጽሐፉ ይዘት እግዚአብሔር የአስራኤል ብቻ ሳይሆን የአሕዛብ አምላክ አንደሆነና በንሰሐ ወደ አርሱ የተመለሱትን ሁሉ በምሕረት አእንደሚጉበኝ ማሳየት አከፋፈሉ ከምፅ ራ አግዚአብሔር ለዮናስ የሰጠው ትዕዛዝና የዮናስ ትንቢት ከምዕ ፋ የዮናስ መሸሽና የአግዚአብሔር ከትትል ምዕ ዮናስ በዓሣ አንበሪ ሆድ ውስጥ ሳለ ያሰማው ጸሎትና ወደ ቀድሞ ጥሪው መመለሱን ይገልጻል ከምዕ ቁ እግዚአብሔር ለሁለተኛ ጊዜ ለዮናስ የሰጠው ትዕዛዝ ከምዕ ዐምዕ አእግዚአብሔር ለሕዝቡ ባሳያው ምሕረት ዮናስ ባለመደሰቱ እንደተገሰጸ ይናገራል ከ ትንቢተ ናሆም የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ናሆም ማለት መጽናናት ወይም ዕረፍት ማለት አንደሆነ ልዩ ልዩ መዛግብት ያስረዳሉ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት ናሆም ማለት ፈውስ ፈውሰ አግዚአብሔር ማለት ነው ሲሉ የተረጐሙ ሲሆን እናቱም ሶስና እንደምትባል ያስረዳሉ የናሆም የትውልድ ቦታ አልቆሽ ይባላል ናሆ ትንቢተ ናሆም የነነዌን ውድቀት ይናገራልዜ ናሆም ከነነዌ ውድቀት በፊት ማለትም ከ ቅልክ ጥቂት ቀደም ብሎ በትንቢት አገልግሉት ላይ እንደነበረ የብሉይ ኪዳን ሊቃውንት ያስረዳሉ ትንቢተ ናሆም የተጻፈበት ዘመን ከ ዓዓ ባለው ጊዜ ሲሆን ጸሐፊውም ራሱ ናሆም ነው በኢየሩሳሌም ሳለ አንደጻፈው ይነገራል ትንቢተ ናሆም ምዕራፎች ያሉት መጽሐፍ ነው የመጽሐፉ ይዘት የመጽሐፋ ዋና መልዕክት በቀል የአኔ ነው በሚለው የእግዚአብሔር ቃል መሠረት የአስራኤል ሕዝብ ጠላት የነበረችውን ነነዌን ከጥፋት ከተመለሰች በኋላ ባሳየችው ጭካኔ እግዚአብሔር የሚበቀላት መሆኑን ነው አከፋፈሉ ምዕራፍ አግዚአብሔር የፍርድ የበቀል አምላክ ስለመሆኑ ምፅራፍ በ ዓበይት ድርጊት የተፈጸመ ቅጣት ምፅራፍ ነነዌ የጠፋችበት ምክንያት ምን ስለመሆኑ ይተርካል ኸ ትንቢተ ዕንባቆም ዕንባቆም ማለት እቅፍ ወይም የሚያቅፍ ማለት ነው የሚሉ ሊቃውንት ሲኖሩ አንዳንዶች ደግሞ ተክል ማለት ነው ይላሉ የኢትዮጵያ የብሉይ ኪዳን ሊቃውንት ደግሞ ዕንባቆም ማለት ጠቢብ ማእምር ወለባዊ ማለት ነው ሲሉ ተርጉመውታል ዕንባቆም ከሌዊ ወገን የሆነ የኢያሱ ልጅ ነው የሚሉ አሉ በተጨማሪም ነቢዩ ዳንኤል ወደ ባቢሎን ተማርኮ ሳለ ዕንባቆም ለአጫጆች ምሳ ይዞ ሲሄድ የእግዚአብሔር መልአክ በነገረው መሠረት ወደ ባቢሎን በመሄድ ለዳንኤል ምግብ አንዳቀረበ ተጽፏል በዚህ ታሪክ መሠረት ዕንባቆም ደገኛው ፄዋዌ እየተባለ ከሚጠራው ቅልክ ምርኮ በፊት አንደነበር መረዳት ይችላል ትንቢተ ዕንባቆም ከጌታ ልደት ፅዐዐ ዓመት በፊት በነብዩ ዕንባቆም የተጻፈ ሦስት ምዕራፎች ያሉት መጽሐፍ ነው የመጽሐፉ ይዘት እግዚአብሔር ክፋት ሲበዛ አንደሚታገስ ክፋዎች ለጊዜው ቢታገሳቸውም ግን ኋላ ናእንደሚያጠፋቸው እንዲሁም ጻድቅ በአምነቱ አንደሚድን ይገልጻል የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም አከፋፈሉ ምዕ አ ነቢዩ ኀጢአት በመብዛቱ ወደ አግዚአብሔር አንደጸለየና ናእግዚአብሔርም በባቢሎናውያን መሣሪያነት ቅጣትናአእንደሚያመጣ ተጽፏል ምዕ አምስቱ የዋይታ ቃላት ምዕ የዕንባቅም ጸሎትና ምስጋና እንዲሁም ተማጽኖ ተጽፏል ወ ትንቢተ ሶፎንያስ ሶፎንያስ በምድረ ይሁዳ ውስጥ ከፍተኛ ሥፍራ የነበረው የቤተ መንግሥት ወገን ሲሆን የስሙ አጠራር በዕብራይስጥ ጴፋንያህ ይባላል የስሙ ትርጉም በሁለት መልኩ ተገልጺጂል በተለያዩ መዛግብት ተጽፎ እንደሚገኘው ከደኖሠወሮ አግዚአኖእግዚአብሔር ይከልላል ወይም ይጠብቃል ማለት ሲሆን በሌላ ትርጓሜም ሰፋኒ ገዥ ቀዳሲ አመስጋኝ ሥሉጥየሠለጠነ ማለት እንደሆነ ያትታሉየነቢዩ ሶፎንያስ አባት ኩሲ አናቱም ንህባ እንደሚባሉ የኢትዮጵያ የብሉይ ኪዳን ሊቃውንት ይተርከሉ በነቢይነት የተጠራውም በዐ ዓመቱ በኢዮስያስ ዘመን መንግሥት እንደሆነ ይተርከል መጽሐፉን አራሱ ሶፎንያስ በዐዐ ዓዓ ቅልክ በኢየሩሳሌም ጽፎታል ሦሰት ምዕራፎች አሉት የመጽሐፉ ይዘት ስለ እግዚአብሔር የቁጣ ቀን ስለ ምርኮ ክፋ አድራጊዎችን ስለመገሰጽና ከምርኮ ስለመመለስ ይናገራል አከፋፈሉ ምዕ እ በጎጢአታቸው ምከንያት ሕዝቡ ላይ ስለሚመጣው ቁጣ ጥፋቱን አምኖ የተጸጸተ ደግሞ ምሕረትን አንደሚያገኝ ምዕ አይሁድ ንስሐ አንዲገቡ የቀረበላቸው ጥሪ ከምፅ ፋ የአይሁድ ጎረቤቶች በአይሁድ ላይ በደል በመፈጸማቸው ናእግዚአብሔር ናእንደሚበቀላቸው ምዕ ኹ በኋላኛው ዘመን አረማውያን ወደ እግዚአብሔር እንደሚመለሱ ይተርካል ዘ ትንቢተ ሐጌ ሐጌ ማለት በዓላዊ በዓልየ ዘተወልደ በፅለተ በዓል ማለት ነው አስራኤላዊያን አጅግ በደመቀ ሁኔታ ከሚያከብሯቸው በዓላት በአንዱ ማለትም በቂጣ በዓል በሰባቱ ሱባኤ በዓል በዳስ በዓል መወለዱን ያመለክታል ዘዳ ነቢዩ ሐጌ ከህፃንነቱ ጀምሮ ለነቢይነትና ለክህነታዊ አገልግሎት የተጠራ ሲሆን የተወለደውም በምርኮ በባቢሎን ሀገር ነው ሐጌ በቂሮስ ትዕዛዝ ከምርኮ ወደ ሀገራቸው ከተመለሱት ምርኮኞች ጋር ወደ ኢየሩሳሌም የመጣ በጎ አገልጋይ ነው ከምርኮም ከተመለሰ በኋላ የፈረሰውን የእግዚአብሔር ቤተመቅደስ ለማሠራት ከአዶ ልጅ ከዘካሪያስ ጋር በመሆን ህዝቡን በማስተባበር ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርጓልዕዝ ቁ «በውኑ ይህ ቤት ፈርሶ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ሳለ አናንተ ራሳችሁ በተሸለሙ ቤቶቻችሁ ለመኖር ጊዜው ነውን። ጌታችን የማስተማር አገልግሎት ከመጀመሩ በፊት ያለው ታሪክ ከምፅ ቱ ምዕ ጓ ጌታችን ሕዝቡን ስለማስተማሩ ኖና ስለመፈወሱ ከምዕ ጌታችን ወደ መስቀል ያደረገው ጉዞ ከምዕ ምዕ ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ መከራ መስቀል ከምዕ ስለ ጌታ ትንሣኤ እና አርገት ዎፍ ኮ ይ ሥ ሠ መ የዮሐንስ ወንጌል ዮሐንስ ማለት እግዚአብሔር ጸጋ ነው ማለት ነው የያእቆብ ወንድም የዘብድዮስ ልጅ ማቴ እናቱም ሰሎሜ እንደሆነች ይገመታል ወላጆቹ ሃብታሞች ነበሩ ዓሣ በማጥመድ ላይ ሳሉ ጌታችን ኢየሱስ ከርስቶስ ጠራው ጌታችን ይወደው የነበረና የምስጢር ሐዋርያት ከሚባሉት መካከል አንዱ ነበር በወንጌሉ ላይ ስሙ አልተጠቀሰም ነገር ግን ኢየሱስ ይወደው የነበረ ደቀመዝሙር እያለ ራሱን ይገልጻል ወንጌሉ ከትረካ ይልቅ ነገረ መለኮታዊ ይዘት ያለው ነው ዮሐንስ ከፍጥሞ ደሴት ግዞት ሲመለስ በዓም አካባቢ በኤጂያን ባሕር ወደብ በዮናኒ በጽርዕ ቋንቋ ለኤፌሶን ምዕመናን ወንጌሉን ጽፎላቸዋል ወንጌሉን የጻፈበት ምከንያት ሰው ሁሉ የኢየሱስ ከርስቶስን የባሕርይ አምላከነት አምኖ እንዲድን ይመጣል የተባለው መሲህ ከርስቶስ መሆኑን ለመግለጽ ከርስቶስ ወልደ እግዚአብሔር መሆኑን ለማስረዳት ነው አከፋፈሉኹ የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፎች ሲኖሩት ዐበይት ከፍሎችም አሉት ከምዕ ጌታችን በቅድምና ስለመኖሩ እና በሥጋ ማርያም ስለመገለጡ ከምዕ ምዕ ጌታችን በማስተማር ዘመኑ ያደረጋቸው ነገሮች ከምዕ ጌታችን ከደቀመዛሙርቱ ጋር እና በመጨረሻ ያደረጋቸው ነገሮች ከምዕ ምዕ የኢየሱስ ከርስቶስ መከራ መስቀልና ትንሣኤን ይገልጻል የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም የታሪከ ከፍል የሐዋርያት ሥራ ሐዋርያት የሚለው ቃል የሐዋርያ ብዙ ቁጥር ሲሆን ሐዋርያ ሖረ ሄደ ከሚለው የግአዝ ቃል የወጣ ሲሆን ትርጓሜውም ሒያጅ ተቋዥ መልእከተኛ ማለት ነው ሐዋርያት በጌታችን አማካኝት ከተመረጡ በኃላ ለጊዜው በምድረ አስራኤል ቀጥሎም በዓለም ዙሪያ እየዞሩ ወንጌልን እየሰበኩ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም አጥምቀዋል ቅዱስ ሉቃስ ታሪኩን የጻፈው በ ዓም በሮም ሃገር በግሪከ ቋንቋ ሲሆን ታሪኩን ለታኦፌላ ቴኦፍሎስ ልኮለታል የተጻፈበት ምከንያትም ለታኦፌላ እስከ ዓም ያለውን ገልጾለት ነበርና ቀጣዩን ሊነግረው የቅድስ ቤተከርስርስቲያንን አመሰራረትና ዕድገት ለመግለፅ የርደተ መንፈስ ቅዱስን ሁኔታ ለማስረዳት አከፋፈሉፁ ምዕራፎች ሲኖሩት በ ዓበይት ከፍሎች ይከፈላሉ ከምዕ ሃ የቤተከርስቲያን መሰረት እና ዕድገት ከምዕ የጌታ ደቀመዛሙርት ተግባር ከጳራቅሊጦስ በኃላ ከምዕ የቅዱስ ጳውሎስ ታላላቅ ጉዞዎች እና የኢየሩሳሌም ጉባኤ ፃቻጦ ይሠ ዕኔ ከምዕ በሀገር አስራኤል የቤተከርስቲያን መስፋፋት ከምዕ የቅዱስ ጳውሎስ መያዝ አና እስራቱ የሥርዓት ከፍል ሥርዓት የሚለው ቃል ሠርዐ ካለው የግእዝ ግስ የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም ሕግ ደንብ መርሐግብር ማለት ነው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተከርስቲያን መንፈሳዊ አገልግሎቶችን የምትፈጽምባቸው የምታከናውንባቸው እና የምትመራባቸው የሥርዓት መጻሕፍት አሏት እነዚህ መጻሕፍት ሐዋርያት አና ሊቃውንት ቤተከርስቲያን በየጊዜው ለቤተከርስቲያኒቱ መተዳደሪያ ይሆናት ዘንድ በሲኖዶስ የደነገጓቸው ደንቦች ወይም ሕጎች ናቸው የሐዲስ ኪዳን የሥርዓት መጻሕፍት ቁጥር ስምንት ሲሆኑ የተጻፉበትም ቋንቋ በሱርስት ነው እነዚህ መጻሕፍት ቅዱሳን ሐዋርያት ከዕርገተ ከርስቶስና ከርደተ መንፈስ ቅዱስ በኋላ ተስብስበው የደነገጓቸው ቀኖናዎች ናቸው የሥርዓት መጻሕፍት አከፋፈል እነዚህ የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት በሦስት ዐበይት ከፍላት ይከፈላሉ መጽሐፈ ዲድስቅልያና አራቱ መጻሕፍተ ሲኖዶሳት ሁለቱ ኪዳናት መጽሐፈ ቀሌምንጦንስ በመባል ይከፈላሉ ሀ መጽሐፈ ትእዛዝ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ጌ ትእዛዝ የሚለው ቃል አዘዘ ካለው የግእዝ ቃል የወጣ ሲሆን ትርጉሙም ከሥራ አስቀድሞ የሚሰጥ የሚጻፍ የሚነገር ሕግ ሥርዓት ወይም አድርግ አታድርግ የሚል ፈቃድና ደንብ ነው መጽሐፈ ትእዛዝ ከ አንቀጾች በላይ ሲኖሩት መለያ መጠሪያው ወይም መሪ ምልክቱ ረስጠብ በመባል ይታወቃል የመጽሐፉ ይዘት መጽሐፉ ስለ ሊቃነ ጳጳሳት ሥርዓተ መት አተገባበር ስለ መሥዋዕት አቀራረብ ስለ ንዋየ ቅድሳት ከብር ስለ ሥርዓተ ጥምቀት ስለ ሥጋወደሙ ከብር ወዘተ ይናገራል ለ መጽሐፈ ግጽው ግጽው ማለት በቁሙ የታየ የተገለጠ ጉልህ ማለት ነው የዚህ መጽሐፍ መሪ ምልከት ራስጠጅ የሚባል ሲሆን ቅዱሳን ሐዋርያት ከጻፏቸውና ከሠሯቸው ስምንት የሥርዓት መጽሐፍ አንዱ እና ሐዋርያት ለቀሌምንጦስ የሰጡት ሁለተኛ መጽሐፍ ነው መጽሐፈ ግጽው ያህል አንቀጾች ያሉት መጽሐፍ ነው የመጽሐፉ ይዘት ስለ እግዚአብሔር ሕልውና ስለ ምስጢረ ሥጋዌ ኢየሱስ ከርስቶስ በኢየሩሳሌም ስለማስተማሩና ስለ ሠራቸው ሥራዎች ይናገራል ሐ መጽሐፈ አብጥሊስ አብጥሊስ ማለት ቀኖና ማለት ነው መጽሐፈ አብጥሊስ አንቀጾች ያሉት ሲሆን መለያ መጠሪያው ረስጠአ ረስጣ በመባል የሚታወቅ የቅዱሳን ሐዋርያት ሲኖዶሳት መጽሐፍ ነው የመጽሐፉ ይዘት ስለ ኤጺስ ቆፅሳት ስለካህናት ስለዲያቆናት እና ምእመናን አጠቃላይ የሥራ ድርሻና መንፈሳዊ ሕይወት እንዲሁም ስለ ምስጢረ ንስሐ አሰጣጥና አተገባበር የትምህርተ ሃይማኖትንና የሥርዓተ ቤቴከርስቲያን አስፈላጊነትና ምንነት የሚያስረዳ ነው መ መጽሐፈ ሥርዓተ ጽዮን ይህ መጽሐፍ የሐዋርያት ትምህርት ከሚባሉት የሐዋርያት ሲኖዶስ አንዱ ሲሆን ሐዋርያት ወንጌልን ለዓለም ለማዳረስ ከመውጣታቸው አስቀድሞ በጽርሐ ጽዮን ተሰብስበው የሠሩትና የደነገጉት የቤተከርስትያን ሕግና ትምህርት ነው የመጽሐፉ ይዘት መጽሐፉ በውስጡ ስለ በዓለ አስተርእዮ ኤዲፋንያ ስለ እሑድ በዓል አከባበር ስለ ገሃድ ጾም ወዘተ ያትታል መጽሐፈ ኪዳን የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ሌ ኪዳን ማለት ውል ስምምነት መሐላ ማለት ነው መጽሐፈ ኪዳን ኢየሱስ ከርስቶስ ከሙታን ተለይቶ ከተነሳ በኋላ ከዕርገቱ አስቀድሞ ለቅዱሳን ሐዋርያት ያስተማረውን ትምህርት የያዘ ባለ ሁለት ከፍል መጽሐፍ ነው እነርሱም መጽሐፈ ኪዳን ቀዳማዊ እና ካልዕ ናቸው ሠ መጽሐፈ ኪዳን ቀዳማዊ ይህ መጽሐፍ ጌታችን ከትንሣኤው በኋላ ከዕርገቱ በፊት ለአስራ አንዱ ሐዋርያት በገሊላ ለአርባ ቀናት ያህል እየተገለጠላቸው ያስተማራቸው እየጠየቁት የመለሰላቸውን ያካተተ ከሥርዓተ ቤተከርስቲያን መጽሐፍ አንዱ ነው መጽኪዳንቀዳ ሐዋ መጽሐፈ ኪዳን ቀዳማዊ አንቀጾች ያሉት ሲሆን ከስምንቱ የሐዲስ ኪዳን የሥርዓተ መጽሐፍት ውስጥ የሚመደብ ነው የመጽሐፉ ይዘት መጽሐፈ ኪዳን ቀዳማዊ በውስጡ ስለ ሥርዓተ ቤተከርስቲያንስለዘወትር ኪዳናትትምህርተ ኅቡአትአእግዚአብሔር ዘብርሃናትቅዳሴ አግዚእአበአእንተ ቅድሳት ወዘተ የሚናገር መጽሐፍ ነው ረ መጽሐፈ ኪዳን ካልዕ መጽሐፈ ኪዳን ካልዕ እንደ ቀዳማዊው በአንቀጽ የተከፋፈለ ሳይሆን ወጥ ሆነው ከተጻፉ የሐዋርያት የትምህርትና የሥርዓተ መጽሐፍ አንዱ ነው ወደ ፊት የሚደረጉ ታሪኮች የተጻፈበት መጽሐፍ ነው የመጽሐፉ ይዘት በዚህ መፅሐፍ ከፍል ጌታችን ስለ ነገረ ምጽአቱ ከምጽአቱ አስቀድሞ ስለሚነሠ የዓለም ነገሥታት ስለሐሳዊ መሲህ አነሣስ ያስተማራቸው ይገኝበታልማቴራዕ ሰ መጽሐፈ ዲድስቅልያ የቃሉ ትርጉም ትምህርት ማለት ነው መጽሐፉ ከቅዱሳን ሐዋርያት የሥርዓት መጽሐፍ ከፍል አንዱ ሲሆን አንቀጾችን የያዘና ከቱ የሐዲስ ኪዳን መጽሐፍት ዝርዝር ውስጥ አንዱ እና ጥንታዊው ነው የተጻፈውም ከ ዓም በፊት ነው የመጽሐፉ ይዘት ስለ ሰው ልጆች ሕይወትና ሞት ስለ ፍቅረ ሰብአ እና ስለ ፍቅረ እግዚአብሔር ስለ ምስጢረ ጥምቀትና ቁርባን ጾምና ጸሎት ስለ ካህናት ከብርና አገልግሎት ስለ ሥርዓተ ቤተክርስቲያን ያትታል ሸ መጽሐፈ ቀሌምንጦስ ቀሌምንጦስ ትውልዱ ሮማዊ የሆነ የቅዱስ ጴጥሮስ ደቀመዝሙር እና የሮማ ሦስተኛ ጳጳስ ነበር መጽሐፉን ከቅዱሳን ሐዋርያት የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ጌ ተረድቶ የቅዱሳት መጽሐፍትን ዝርዝር ያዘጋጀ የቅዱሳት መጻሕፍት ቁጥር እንደሆነ አባት እንደሆነ የቤተከርስቲያን ሊቃውንት በመጽሐፍታቸው ይመሰከራሉ ይህ መጽሐፍ ከዱ የሐዲስ ኪዳን መጽሐፍት የሚቆጠር ሲሆን የመጽሐፉን ምስጢር ከጌታ እየተነጋገረ የተረዳው ቅዱስ ጴጥሮስ ነው ቀጥሎ ቅዱስ ጴጥሮስ ለደቀመዝሙሩ ለቀሌምንጦስ እየነገረው በመጻፉ በጸሐፊው ስም መጽሐፈ ቀሌምንጦስ ተብሷል የመጽሐፉ ይዘት የመጽሐፉ ይዘት ሥርዓተ ቅዳሴያዊ ቀኖና እና ቅርጽ ያለው ነው ስለ ሥርዓተ ቅዳሴያዊ ቅርጹን አስመልከቶ ስለ ጽላተ ኪዳን ቡራኬ ማለትም በኤሏስ ቆጾስ ቤተ መቅደስ የሚባረከበትን ሥርዓት ሥርዓተ ጥምቀትና በእጅ መንሻና መተያያ ጥምቀት እንደማይፈቀድ ስለ ሥርዓተ ቁርባን ወዘተ ይናገራል በቀኖናዊ ከፍሉም ስለ ሰማዕታትና ስለ ከብረ በዓላት ሰንበተ ከርስቲያን የዕረፍት ቀን ስለ መሆኗ በሰሙነ ሕማማት የምእመናን ከተግባረ ሥጋ ማረፍ ግዴታ ስለ መሆኑ ይገልጻል የመልዕከት ከፍል የመልእከታት ከፍል መጽሐፍት ለግለሰቦች ለቤተሰብ ለቤተከርስቲያን ወይም ለማኅበር የተጻፉ ሲሆን ነገረ ሃይማኖትና ተግሳጽን ሥነ ምግባርን ወዘተ የሚገልጹና የሚያስተምሩ መጻሕፍት ናቸው የመልዕከታት ከፍል መጻሕፍት ቁጥራቸው ሲሆን ጸሐፊዎቹ ግን የተለያዩ ናቸው ቱ የቅዱስ ጳውሎስ የጴጥሮስ ሁለት የዮሐንስ ሦስት የያአቆብ እና የይሁዳ አንድ አንድ ናቸው በአጠቃላይ መልዕከታቱ በእግዚአብሔር ፈቃድ የተላኩና በእግዚአብሔር አነሣሽነት የተጻፉ ስለሆነ ከቅዱሳት መጻሕፍት ዝርዝር ቁጥር ውስጥ ይካተታሉ የመልእከታት ከፍል መጻሕፍት አከፋፈል ለማህበር የተላኩ ለምሳሌ የሮሜየፊሊጴስዩስ ለግል የተባሉ የፊልሞናየጢሞቴዎስ ለዓለም አቀፍ የተላኩ ለምሳሌ የዕብራውያን ኛ ዮሐንስ መልዕከት ወዘተ ናቸው የቅዱስ ጳውሎስ መልዕከታት የቅዱስ ጳውሎስ የቀድሞ ስም ሳውል ይባል ነበር ትርጉሙም የእግዚአብሔር ጥያቄ ማለት ነው የተወለደው በኪልቅያ አውራጃ ጠርሴስ በሚባል ከተማ ሲሆን በሃይማኖቱ ፈሪሳዊ ከነገደ ብንያም የተወለደ ነው ሮሜ ሐዋ ሮማዊ ዜግነትም ነበረው ሐዋ ፊሊ ወላጆቹ በልጅነቱ ገማልያል ለተባለ የሕግ መምህር ሰጡት የኦሪት ሕግ ከእርሱ ተምሯል ከትምህርቱም በተጨማሪ የድንኳን የመስፋት ጥበበ ዕድ ተምሮ ራሱን ያስተዳድር ነበር ሐዋ ቅዱስ ጳውሎስ ለአባቶቹ ሕግ ቀናተኛ ስለነበረ ከርስቲያኖቹን ያሳድድ ነበር በኢየሩሳሌም ያሉትን ከርስቲያኖች ለማሳደድ እየተጓዘ አያለ ከደማስቆ በር ሲደርስ እግዚአብሔር በድንቅ አጠራር ጠርቶት ምርጥ ዕቃን አድርጎት ወንጌልን የሚያስተምር አደረገው የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ጌ ቅዱስ ጳውሎስ ሦስት ሐዋርያዊ ጉዞዎች ያደረገ ሲሆን አስራ አራት ያህል መልዕከታትንም ጽፏል ቅዱስ ጳውሎስ በቃል ካስተማረው ይልቅ በመልእከቱ ያስተማራቸው ብዙ ናቸው ሀ ወደ ሮሜ ሰዎች ሮም ከጥፋት ውኃ በፊት አስጣጣሊስ ትባል ነበር ከዚያ በኃላ የከይተም ልጆች ሰፍረውባት ከይተም ተባለቶ ቀጥሎም አንጣሎስ በተባለ ንጉሥ ስም አማካይነት ኢጣሊያ ተብላለች በ ዓም ደግሞ ሮሙላስ በተባለው መሪዋ ሮም ተብላለች አሁን የኢጣሊያን ዋና ከተማ ስትሆን ቀደም ሲል የዓለም ከተማ ነበረቶች ቅዱስ ጳውሎስ የፃፈው ለሮማ ከርስቲያኖች በግሪከ ቆሮንቶስ በ ዓም ሲሆን መልዕከቱ በቅድስት ፈቨን በኩል ተወስደል መልዕከቱ የተጻፈበት ምከንያት ከአይሁድና ከአህዛብ በተመለሱ ከርስቲያኖች መካከል የተፈጠረው ጠብ ለማጥፋት በሥጋ ለተሾሙ እንዲገዙ በነፍስ ግን ለከርስቶስ መገዛት እንዲገባ ለማስረዳት ወደ ሮም ከመጓዙ በፊት እየተማሩ እንዲቆዩ አከፋፈሉፁ ምእራፎች ሲኖሩት በ ዓበይት ከፍሎች ይከፈላል ከምዕ የመግቢያ ሰላምታ ከምዕ ስለአረማውያን ስለአይሁድና ስለእግዚአብሔር ጽድቅ ከምዕ ሰው ከጻድቀ ከኃጢአትና ከሞት ኃይል ነፃ መሆኑን ከምዕ ስለ አስራእል መመረጥና ተስፋ ከምዕየከርስቲያኖች አኗኗር በዓለም በግልና በቤተከርስቲያን ከምዕ መደምደሚያ ወ ይዞ ኦዎ ዕሠ ሠ ለ የመጀመሪያይቱ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ቆሮንቶስ የአካይያ ሁለተኛ ከተማ ስትሆን በቅዱስ ጳውሎስ ዘመን መቶ ሺህ ሰዎች የሚኖሩባት ከአቴና ኪሜ ርቃ የምትገኝ የግሪከ ከተማ ናት ይህቺ ከተማ በባሕር መገናኛ ላይ የተመሠረተች ስመ ጥር አና ታላቅ በንግድ የታወቀች የሀብታሞች መናኸሪያ ነበረች አፍሮዲጡ የሚባል ጣኦት የሚመለከባት ዝሙት የሚሠራባት ከተማ ነበረት በዚህ ጊዜ ቅዱስ ጳውሎስ በሁለተኛ ጉዞው በ ዓም አካባቢ አስተምሯል የቆርንቶስ ቤተከርስቲያንንም መሥርቷል በሦስተኛ ጉዞውም በኤፌሶን እያለ ልጁ ጢሞቴዎስን ወደ ቤተክርስቲያኒቱ ይመለሱ ዘንድ ልኮላቸዋል ቅድስ ጳውሎስ መልዕከቱን የጻፈው ለቆሮንቶስ ከርስቲያኖች በኤፍሶን ሳለ በ ዓም በቅዱስ ጢሞቴዎስ መልዕከት ወሳጅነት ነው መልዕከቱ የተጻፈበት ምከንያት እኔ የአክጽጵሎስዛኔ የጳውሎስእኔ የክርስቶስ ነኝ በማለት በመከፋፈላቸው ችግሩን ለመቅረፍ ከታወቁበት የዝሙት ኃጢአት አንዲመለሱ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ጌ የቆሮንቶስ ሴቶች በሥርዓት እንዲኖሩ ለመምከር በጸጋ መቀናናታቸውን እንዲያቆሙ ለመግለጽ አከፋፈሉኹ ምዕራፎች ሲኖሩት በ ዓበይት ከፍሎች ይከፈላል ከምዕ መግቢያ ኮምዕፅ በቆሮንቶስ ቤተክርስቲያን ውስጥ ስላለው መለያየት ኮምፅ ከዝሙት ርቀው በህግ ኖንዲኖሩ ከምዕ ለጣዖት ስለተሠዋ ሥጋ አና በማኅበር ሲሰበሰቡ ሊያደርጉት ስለሚገባው ነገር ከምዕ ብ መደምደሚያ ዶፍሁሠኮ ህ ሐ ሁለተኛይቱ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ቅዱስ ጳውሎስ መልዕክቱን የጻፈው ለቆሮንቶስ ክርስቲያኖች በመቄዶንያ በ ዓም ሲሆን መልዕከቱንም በቅዱስ ቲቶና በሉቃስ እጅ ልኮታል መልዕክቱ የተጻፈበት ምክንያት ንስሐ ገብተው በመመለሳቸው ለማመስገን የተደናገጡትን ደግሞ ለማረጋጋት ከሐሰተኞች መምህራን ናእንዲጠበቁ ለማስጠንቀቅ አከፋፈሉ ምዕራፎች ሲኖሩት በ ዓበይት ክፍሎች ይከፈላል ከምፅ መግቢያ ከምዕ ሣ የቅዱስ ጳውሎስ አና የባልንጀሮቹ አገልግሎት በመከራ ውስጥ ከምዕ ዛዐዱ ስለ ልግስና አገልግሎታቸው ማበረታቻ ከምዕ ዙሣቭብ ውሸተኞች ወንድሞችን በመኖ ገሳቸው የጻፈው ወቀሳ እና ማጠቃለያ ዶፍ ሠ ጐ መ ወደ ገላትያ ሰዎች ገላትያ በታናሺ ኖስያ ትገኝ የነበረች አውራጃ ስትሆን ዛሬ የቱርክ መናገሻ ከተማ የሆነችው አንካራ የምትገኝበት አካባቢ ነው ስያሜዋን ያገኘችውም ጉዋል የተባሉ ሕዝቦች ይኖሩበት ስለነበረ ነው የገላትያ ቤተክርስቲያን ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በ ዓም ባደረገው የመጀመሪያው ሐዋርያዊ ጉዞ የመሠረታት ናት በ ዓም በሦስተኛው ጉዞው በፍርግያ አልፎ ገላትያ በመግባት በሃይማኖታቸው እንዲፀኑ አስተምሯቸው ሄዲጻል ቅዱስ ጳውሎስ መልናክቱን የጻፈው ለገላትያ ክርሰቲያኖች በሶርያ አንጾኪያ ሳለ በ ዓም በቲቶ መልዕክት ወሳጅነት ነው መልዕክቱ የተጻፈበት ምክንያት የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ቤ የአይሁድ መምህራንን የሐሰት ትምህርት እንዳይቀበሉ አና የተማሩትን የሐዋርያት ትምህርት እንዲጠብቁ የአይሁድ መምህራን እንደ ሌሎች ሐዋርያት ጌታን አላየም ከጌታም አልተማረም ከቅዱሳን ሐዋርያትም አኩል አይቆጠርም ይሉት ስለ ነበር ይህንን የእርሱን ሐዋርያነትና ሥልጣኑን ያውቁ ዘንድ አከፋፈሉ ምዕራፎች ሲኖሩት በአራት ክፍሎች ይከፈላል ከምዕ መግቢያ ከምዕ ቅዱስ ጳውሎስ ሐዋርያነቱን ያረጋገጠበት ትምህርት ከምዕ ከኀጢያት ባርነት ነፃ ስለመሆናችን ስለ ሕግና ስለ ክርስቶስ ከምዕ ስለ ሰዎች የመልካም አኗኗር ሕይወት ዶፍ ሠ ጐ ሠ ወደ ኤፌሶን ሰዎች ኤፌሶን በኖ ናሺ ኖስያ በምዕራብ በኩል በኤጅያን ባህር አጠገብ ትገኝ የነበረች የወደብ ከተማ ነበረች ከተማዋ ዛሬ በቱርክ ዛገር አያሰሎሉን የምትባል ከተማ ስትሆን ያን ጊዜ ሰው የሚኖርባት ታላቅ የንግድ ከተማ ነበረች በአርጤምስ ቤተጣኦት የታወቀች ናት የኤፌሶንን ቤተክርስቲያን የመሠረተው ቅዱስ ጳውሎስ ነው ቅዱስ ጳውሎስ በመጀመሪያው ጉዞው ለጥቂት ወራት በኤፌሶን ቆይቶ ነበር በሁለተኛው ጉዞው በ ዓም በኤፌሶን ከተማ ለሁለት ዓመት ከስድስት ወር አስተምሯል ከከተማዋ በወጣ ጊዜም ጢሞቴዎስን ሊቀጳጳስ አድርጎ ሾሞላቸዋል ቅዱስ ጳውሎስ በ ዓም የኤፌሶን ሰዎች በአምነት በምግባር መጽናታቸውን በመስማቱ በደቀመዝሙሩ በቲኪቆስ አማካኝነት መልዕከቱን ልኮላቸዋል ይህች መልዕክት ቅዱስ ጳውሎስ በሮሜ ታስሮ ሳለ ከኣፋቸው መልዕክት የመጀመሪያዋ ናት መልዕክቱ የተጻፈበት ምክንያት የዓለም ሰዎች በምቀኝነት ለክርስቲያኖች የተለያየ ስም ያወጡላቸው ስለነበረ በክርስቶስ ክርስቲያን መባል ታላቅ መሆኑን ለማስረዳት የዝሙትን አስከፊነት ለመግለጽ ጋብቻ ታላቅና ቅዱስ አንደሆነ ለመግለጽ አይሁድና አሕዛብ መለያየት ያበዙ ነበርና በክርስቶስ አንድ መሆናቸውን ለማስረዳት ወደ ቀደመ ግብራቸው እንዳይመለሱ ዲያብሉስን እንዲቃወሙ ጻፈላቸው አከፋፈሉ ምዕ ቦ መንፈሳዊ ሰላምና ምክር ከም ስለሰው ልጆች ዘላለማዊ ሕይወት ከምዕ ፋፅፅ ስለ ሥነ ምግባራዊ ትምህርቶች ያትታል የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ቤራ ረ ወደ ፊሊጵስዩስ ሰዎች ፊሊጵስዩስ የሰሜናዊ ግሪክ ክፍለ ዛገር የሆነችው የመቄዶንያ ዋና ከተማ የነበረች ሲሆን የቀድሞ ስሟ አሌኒደስ ትባል ነበር በኃላ ግን የታላቁ አስክንድር አባት ፊልፅስ ኛ ግዛቷን አስፍቶ በስሙ ፊሊጵስዩስ አላት የፊሊጵስዩስ ቤተክርስቲያን በሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ የተመሰረተች ስትሆን በመጀመሪያው ጉዞው በከተማዋ አስተምሯል የፊሊጵስዩስ ክርስትያኖች በመጀመሪያው የሮም እስራቱ በአፍሮዲጡ አጅ ስጦታ ልከውለታል በዚህም ደስ ተሰኝቷል በዚህች ከተማ ልድያና የወኅኒ ቤቱ ጠባቂ አምነዋል ቅዱስ ጳውሎስ መልዕክቱን የጻፈው ለፊሊጵስዩስ ክርስቲያኖች በሮም የመጀመሪያ እስራቱ በ ዓም አካባቢ ሲሆን በደቀመዝሙሩ አፍሮዲጡ እና በቅዱስ ጢሞቴ ስ አማካኝነት ልኮታል መልዕክቱ የተጻፈበት ምክንያት በአፍሮዲጡ አማካኝነት ለላኩለት ስጦታ በመከራው የማይዘነጉትና በሃይማኖታቸው ጽኑ መሆናቸውን በማበረታታት የቀረበ ምስጋና በመታሰሩ ምክንያት ላስቸገሩ ቢጽ ሐሳውያን መልስ ለመስጠት በከተማዋ የነበሩት አይሁድ አኛ የአብርሃም ዘር አያሉ ይመኩባቸው ነበርና እኔም እኮ የብንያም ዘር ነኝ በማለት መልስ ለመስጠት አከፋፈሉ የሐዋርያው የቅዱስ ጳውሎስ መልዕክት ወደ ፊሊጵስዩስ ሰዎች ምዕራፎች ሲኖሩት በአራት ከፍሎች ይከፈላሳል ምዕ መግቢያ ከምዕ ስለ ፊሊጵስዩስ ምዕመናን መንፈሳዊ ኑሮ ከምዕ ቅዱስ ጢሞቴዎስን እና አፍሮዲጡን አንደሚልከላቸው በተጨማሪም ከሐሰተኛ መምህራን እንዲጠበቁ ምዕ ስለከርስቲያኖች ጽናት ሰ ወደ ቆላስያስ ሰዎች ቆላስያስ በታናሺ አስያ ውስጥ በፍርግያ በስተደቡብ በሊከስ ወንዝ አጠገብ የተቆረቆረች የፍርግያ ዋና ከተማ ስትሆን አሁን ቱርከ ባለችበት ቦታ ትገኛለች ከኤፌሶን ማይሎች ያህል ትርቃለች ቆላስያስ ከምዕራቡ ዓለም ወደ ምስራቅ በሚወስደው መንገድ ዳር ስለምትገኝ ዋና የንግድ ማዕከል ናት በተጨማሪም በበግ ጸጉር ምርቷ ትታወቃለች ወደዚህች ከተማ ገብቶ ወንጌልን በቅድሚያ የሰበከው ኤጳፍራስ የተባለው የቅዱስ ጳውሎስ ደቀ መዝሙር ሲሆን ፊልሞናና አክርጳስም ሃገራቸው በመሆኑ ወንጌልን ሰብከውባታል ቅዱስ ጳውሎስ መልዕከቱን የጻፈው ለቁላስያስ ከርስቲያኖች በሮም የመጀመሪያ እስራቱ በ ዓም አካባቢ ሲሆን በቲኪቆስ እና አጥሲምስ እጅ ልኮታል የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም መልእከቱን የተጻፈበት ምከንያት ለግሪከና ለኤፌሶን ፈላስፎች መልስ የሚሆን የእግዚአብሔርን ማንነት የጌታችን አዳኝነት ለመግለጥ ስለ ማኅበራዊ ኑሮ የመንፈሳዊ ሰው ጠባያትን ይዘረዝራል አከፋፈሉየሐዋርያው የቅዱስ ጳውሎስ መልእከት ወደ ቆላስይስ ሰዎች ምዕራፎች ሲኖሩት በ ከፍሎች ይከፈላል ምዕ መግቢያ ከምዕ ስለ ከርስቶስ ፈጣሪነትና ሰው መሆን በተጨማሪም ስለሐዋርያት ታላቅነት ከምዕ ስለ ከርስቲያናዊ ኑሮ ሸ የመጀመሪያይቱ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች ተሰሎንቄ የመቄዶንያ ዋና የወደብ ከተማ ነበረች የቀድሞ ስሟም ቴርማ ይባል ነበር ትርጉሙም ፍልውሃ ማለት ነው ይኸውም አጠገቧ ከነበረው የፍልውሃ የተወሰደ ነበር በኋላ ግን ከሳንደር የተባለ ገዥ የታላቁን አስከንድር አህት ሰሎኒቃን ስላገባ ከተማዋን በስሟ አደረገው ተሰሎንቄ ዛሬ የግሪከ ግዛት ናት ቅዱስ ጳውሎስ በኛው ሐዋርያዊ ጉዞ ወቅት ከሲላስና ጢሞቴዎስ ጋር መጥቶ ለ ሣምንት አስተምሯል ነገር ግን በምኩራብ ሲያስተምር ኦሪታችንን ሊያሳልፍብን ነው በሚል ፍርሃት ተነሣስተው አይሁድ ስለተቃወሙት ከተማዋን ለቆ ወደ ቤርያ አመራ በዚያ ያሉት አይሁድ ትምህርቱን በሚገባ በመከታተላቸው የተበሳጩትን የተሰሎንቄ አይሁድ ስለተቃወሙት ወደ አቴና አመራ ከአቴና ወደ ቆሮንቶስ ሲገባ ከሲላስና ጢሞቴዎስ ጋር ተገናኘ የሐዋርያው የቅዱስ ጳውሎስ መልእከት ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች የተፃፈው ለተሰሎንቄ ከርስቲያኖች በአቴና ከተማ ሲሆን በ ዓም በቅዱስ ስልዋኖስ ሲላስ እና ጢሞቲዎስ እጅ ልኮላቸዋል መልዕከቱ የተጻፈበት ምከንያት የተሰሎንቄ ከርስቲያኖችን ለማጽናናት የተሰሎንቄ ምዕመናን መከራከር ያበዙ ስለነበር የተማሩትን ትምህርትና ሃይማኖት መጠበቅ እንጂ ከርከርን አንዳያበዙ ጻፈላቸው በአጠቃላይ ፍጹማኑን የበለጠ ለማበረታታት ተከፍሎ ልብ ያላቸውን ለማጽናት አንዳንዶችንም ለመገሰጽ ጽፎላቸዋል አከፋፈሉ ምዕራፎች ሲኖሩት በሁለት ይከፈላል ከምዕ ስለተሰሎንቄ ቤተከርስቲያን ከምዕ ስለ ቅድስና ዳግም ምጽአትና የምዕመናን የኅብረት ኑሮ ቀ ሁለተኛይቱ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ መልእከቱን የጻፈው ለተሰሎንቄ ከርስቲያኖች በሎዶቅያ በ ዓም ሲሆን በጢሞቲዎስ እና በሲላስ እጅ ልኮላቸዋል የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም መልእከቱ የተጻፈበት ምከንያት ዳግም ምጽአት በቅዱስ ጳውሎስ ዘመን ይደረጋል በማለት ያሸበሩ መናፍቃን በመነሣታቸውየተሰሎንቄ ከርስቲያኖች በጥርጥርና በፍርሃት በመዋጣቸው አከፋፈሉሦስት ምዕራፎች ሲኖሩት በ ዓበይት ከፍሎች ይከፈላል ምዕ ከርስቲያንና መከራው ምዕ ስለዳግም ምጽአት ምዕ ሥራ እንዲሰሩና እንዲጸልዩ ምከር በ የመጀመርያይቱ ወደ ጢሞቴዎስ ጢሞቴዎስ የልስጥራ ሰው ሲሆን ልስጥራ ደግሞ በዛሬይቱ ደቡባዊ ቱርክ ውስጥ የምትገኝ ነችፊ ጢሞቴዎስ ማለት ዘአልቦ ጥሪት ምንም የሌለው ማለት ሲሆን ቅዱስ ጳውሎስ በሃይማኖትና በትምህርቱ የወለደው የበኩር ልጁ ነው ቅዱስ ጢሞቴዎስ በዕድሜ ወጣት የሆነ በሃይማኖትና በምግባር የጸና በመሆኑ ቅዱስ ጳውሎስ ድቁናን ሰጠው ለብዙ ጊዜያትም እየተላከ ካገለገለ በኋላ ቅዱስ ጳውሎስ ለኤፌሶን ቤተከርስቲያን ጳጳስ አድርጎ ሾሞታል አንድ ጊዜ መታሰሩም ይነገራል ሐዋርያዊ ተልእኮውን እየፈጸመ እያለ በ ዓም አካባቢ በሰማዕትነት አርፏል ቅዱስ ጳውሎስ መልእከቱን የፃፈው ለመንፈስ ልጁ ጢሞቴዎስ በ ዓም አካባቢ በሎዶቅያ የሁለት ዓመት የቁም እስሩን በጨረሰ ጊዜ ነው መልእከቱንም በቲቶ እጅ ልኮለታል መልእከቱ የተጻፈበት ምከንያት ከዚህ ቀደም ስለ ሥርዓተ ኖሎት ከህነት ያልጻፈ ስለነበር በዚህ ምከንያት ጻፈለት በኤፌሶንና አካባቢዋ ለተስፋፋው የግኖስቲኮች ፍልስፍና ከርስቲያናዊ ምላሽ ለመስጠት ጢሞቴዎስን ለማረታታት ወጣትነቱን ተመልከቶ ማንም እንዳይንቀው አከፋፈሉኛ ጢሞቲዎስ ምዕራፎች ሲኖሩት በዓበይት ከፍሎች ይከፈላል ምዕ መግቢያ ከምዕ ስለ ቤቴከርስቲያን አስተዳደር የተጻፈ ትምህርተ ኖሎት ምዕ ለቅዱስ ጢሞቴዎስ የተሰጠው አደራ እና ማጠቃለያ ተ ሁለተኛይቱ ወደ ጢሞቴዎስ ቅዱስ ጳውሎስ መልዕከቱን የጻፈው ለቅዱስ ጢሞቴዎስ በ ዓም በሁለተኛው እስራቱ በሮም ወህኒ ቤት ሳለ ሲሆን በቅዱስ አንከሮሎስ አማካኝነት ልኮለታል ቅዱስ ጳውሎስ መልእከቱን በጻፈበት ወቅት የ ዓመት አዛውንት ነበረ ከአንድ ዓመት በላይ በጨለማ እስር ቤት በመኖሩ ዓይኖቹ ከመድከማቸው ተጨማሪ የመሞቻው ጊዜ እየተቃረበ መሆኑን የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ያውቅ ነበር መልዕከቱን ከጻፈ በኋላ በሕይወት የቆየው ለአንድ ዓመት ከ ወር ያህል ብቻ ነው ከዚያ በኋላ በሰማዕትነት አርፏል ይህ መልዕከትም ከመልዕከቶቹ የመጨረሻዋ ናት መልዕከቱ የተጻፈበት ምከንያት ከሐሰተኞች መምህራን ሕዝቡን አንዲጠብቅ ለማሳሰብና ለመሞከር ለጢሞቴዎስ የመሰነባበቻ መልእከት ይሆን ዘንድ ፅፎለታል አከፋፈሉአራት ምእራፎች ሲኖሩት በሦስት ዓበይት ከፍሎች ይከፈላል ምፅ መግቢያ አና ሰላምታ ከምዕ ስለ ቤተከርስቲያን ስለሚመጣው አስጨናቂ ዘመን እና የአገልግሎት ትምህርት ምዕ ማጠቃለያ ኾ ወደ ቲቶ ቲቶ ትውልዱ አረማዊ ሲሆን የአንጾኪያ ሰው ነው የስሙ ትርጓሜም ሠርቅ ማለት ነው በቅዱስ ጳውሎስ ስብከት ስላመነ በሃይማኖት የወለደው ልጅ ነው ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ቲቶን የቀርጤስ ሊቀ ጳጳስ አድርጎ ሾሞት ነበር ቀርጤስ በሜዴትራንያን ባሕር የምትገኝ ደሴት ስትሆን ብዙ አይሁድ ይኖሩባት ነበር ከእነዚህም መካከል በበዓለ ሃምሳ የቅዱስ ጴጥሮስ ስብከት አምነው የተጠመቁ ነበሩ ቅዱስ ጳውሎስ ከሁለት ዓመት የቁም አስር ሲለቀቅ ወደ ደሴቲቱ ገብቶ አስተምሯል ቅዱስ ጳውሎስ መልዕከቱን የጻፈው ለቅዱስ ቲቶ በ ዓም በሂቆጵልዮን ሲሆን አርጣ በተባለው ደቀመዝሙሩ አማካኝነት ልኮለታል መልዕከቱ የተጻፈበት ምከንያት ቀሳውስትንና ጳጳሳትን የሚሾምበትን መመዘኛ ለማሳወቅ ሕዝቡን የሚመራበትን ሥርዓት ለመግለጽ አከፈፋሉሦስት ምዕራፎች ሲኖሩት በሁለት ዓበይት ከፍሎች ይከፈላል ስለቀሳውስት አሺጂም እና ስለ ሐሰተኛ መምህራን ስለ ቤተከርስቲያን መሪዎች አርአያነት ኀ ወደ ፊልሞና ፊልሞና ማለት ስውር ቦታ ማለት ሲሆን ሀገሩ ቆላስይስ የሆነ ደግ ባለጸጋ ነበር በቤቱ ከርስቲያኖችን እየሰበሰበ ያበላ ያጠጣ ነበር ወደ ኤፌሶን ለስራ በሄደ ጊዜ ከቅዱስ ጳውሎስ ጋር በመገናኘቱ ከነቤተሰቡ አምኖ ተጠምቋል ከኤፌሶን ወደ ቆላስይስ ተመልሶ አናሲሞስ የተባለ አገልጋይ ነበረው ይህ አገልጋይ የሚጠብቃቸው ከብቶች ጠፍተውበት ወደ ሮሜ በኮበለለ ጊዜ የቅዱስ ጳውሎስን ትምህርት ሰምቶ አምኖ ተጠመቀ የመጣበትንም ሁኔታ ለቅዱስ ጳውሎስ ነገረው የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ቅዱስ ጳውሎስ መልዕከቱን የጻፈው ለፊልሞና እና ለሚስቱ ለአፋብያ አንዲሁም ለልጁ ለአከርጳስ በ ዓም አካባቢ በሮም የመጀመሪያ አስራቱ ወቅት ሲሆን በአናሲሞስ አማካኝነት ልኮታል መልእከቱ የተጻፈበት ምከንያት አናሲሞስን ከፊልሞና ለማስታረቅ በስብከተ ወንጌል አገልግሎት የተጠመቁትንም በማጽናት እንዲበረቱ ጽፎታል አከፋፈሉአንድ ምዕራፍ ቁጥሮች ሲኖሩት በ ይከፈላል ከምዕ መግቢያ አና ሰላምታ ከምዕ ስለአናሲሞስ የቀረበ ምልጃ እና ማጠቃለያ ነ ወደ ዕብራውያን ሰዎች ዕብራውያን አብርሃም ቅድመ አያት በአባታቸው በዔቦር ዕብራውያን የተባሉ በኢየሩሳሌም የሚኖሩ የአይሁድ ምዕመናን ናቸው ይህ መልዕከት የተጻፈው ሮማውያን የኢየሩሳሌምን ቤተ መቅደስ ካፈረሱበት ከ ዓመት በፊት ነው መልዕከቱ በአዲስ ኪዳን ዘርን ወይም ዜግነትን ብቻ ሳይሆን የእግዚአብሔርን ሕግ በመጠበቅ ስለሚገኝ ጸጋ ያስረዳል ቅዱስ ጳውሎስ ይህችን መልዕከት በኢየሩሳሌምበኢጣሊያና በአስከንድርያ ለሚኖሩ ከአይሁድ ወደ ከርስትና ለተመለሱ ከርስቲያኖች በ ዓም በደቀመዝሙሩ ጢሞቴዎስ አማካኝነት ልኮላቸዋል በዚህች መልእከት ላይ እንደሌሎቹ የጸሐፊው ስም ባለመጠቀሱ የቅዱስ ጳውሎስ መልዕከት አይደለም የሚሉ አይታጡም ነገር ግን የቁስጥንጥንያው ሊቀጳጳስ ዮሐንስ አፈወርቅ የጳውሎስ መልዕከት መሆኑን አስረድቷል ዜና ሐዋርያት ገጽ ሌሎች የቤተ ከርስቲያን አበው ሊቃውንትም በመልዕከቱ መጨረሻ ላይ የደቀመዝሙሩ የጢሞቴዎስ ስም መጠቀሱን መነሻ በማድረግ መልዕከቱ የቅዱስ ጳውሎስ መሆኑን ያስረዳሉ ዕብ መልእከቱ የተጻፈበት ምከንያት የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ከርስቶስ ወደዚህ ዓለም መምጣት ትንቢት የተነገረለት ሱባዔ የተቆጠረለት መሆኑን ለመግለጽ ኢየሱስ ከርስቶስ ከነቢያት ከካህናትና ከመላአከት እንደሚበልጥ ለማስረዳት በኦሪት ሕግ ብቻ ይኖሩ የነበሩ አይሁድ ወደ ከርስትና እንዲመለሱ ጽፎላቸዋል አከፋፈሉ ምአራፎች ሲኖሩት በ ዓበይት ከፍሎች ይከፈላል ከምዕ ሯ የፄታቸን የመድኃኒታችን ኢየሱስ ከርስቶስ አምላከነት የእግዚአብሔር አብ የባሕርይ ልጅነትና ከነቢያት እና ከብሉይ ኪዳን መሥዋዕት ስለ ከምዕ አዲስ ኪዳን ከብሉይ ኪዳን የላቀ ስለመሆኑ መብለጡ ከምዕ ስለከርስትና ሕይወት የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ሰባቱ መልዕከታት ሰባቱ መልዕከታት ተብለው የሚታወቁት የቅዱስ ጴጥሮስ ኛ እና ኛ የቅዱስ ያዕቆብ የቅዱስ ዮሐንስ ኛ ኛ እና ኛ መልዕከቶች ናቸው ሰባቱ መልዕከታት የተባሉትም ምከንያት ለአንድ ግለሰብ ወይም ለአንድ ቤተከርስቲያን የተጻፈ ሳይሆን ለመላው አብያተ ከርስቲያናት ስብስቦች የተላኩ መልእከታት በመሆናቸው ነው የቅዱስ ጴጥሮስ መልዕከታት የቀድሞ ስሙ ስምዖን ይባል ነበር እናቱ በነገዷ ስም ስምዖን ብላ እንዳወጣችለት ይነገራል ጴጥሮስ የሚለውን ያወጣለት ጌታችን ነው ቅዱስ ጴጥሮስ የሐዋርያት አለቃ ቁጥሩም ከአፅማድ ሐዋርያት መካከል ሲሆን ከሐዋርያት በዕድሜ አንጋፋውም እርሱ ነው ለደቀመዛሙርትነት ሲጠራ ዕድሜው ነበር ሐዋርያው ቅዱስ ጴጥሮስ የጻፋቸው መልዕከታት በሐዲስ ኪዳን ውስጥ ሁለት ናቸው እነርሱም ሀ የመጀመሪያይቱ የሐዋርያው የቅዱስ የጴጥሮስ መልዕከት በሰማዕቱ አስጢፋኖስ ላይ በ ዓም አካባቢ በደረሰው መከራ ተሳቀው ብዙ ክርስቲያኖች ተሰደው ነበር ቅዱስ ጴጥሮስም እንደ አባትነቱ ባሉበት ሆነው በእምነታቸው እንዲጸኑ በስልዋኖስ እጅ ሮም ባቢሎን ውስጥ በ ዓም ጽፎ እንደላከ ይነገራልኛ ጴጥ መልእከቱ የተጻፈበት ምከንያት መከራና ችግርን እንዲታገሱ ለመምከር የዘላለም ሕይወት እንዳላቸው እንዲያውቁ ከሥጋ ምኞት አንዲጠበቁ ከሁሉ ጋር ባላቸው የሚገባ ግንኙነት ትሁታን አንዲሆኑ ምፅ መንፈሳዊ ሰላምታ ከምፅ መከራን ስለመቀበል እና ስለሚዘጋጀው መዳን ከምዕ ስለ ተጠራንለት ቅድስና ምዕ ሰው ከከፉ ነገር መራቅ እንዳለበት ምዕ በመከራ ወቅት ደስታ ስለመኖሩ ምዕ ለቤተከርስቲያን ካህናትና አባላት የተሰጠ ማጽናናትና የሚገባ ማኅበራዊ ትጋት ለ ሁለተኛይቱ የሐዋርያው የቅዱስ ጴጥሮስ መልዕከት የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ቅዱስ ጴጥሮስ በኔሮን አዋጅ ተይዞ በአስራት ሳለ በ ዓም አካባቢ መናፍቃን የከህደት ትምህርት እያስተማሩ ከርስቲያኖችን አውከዋቸው ነበርና ለታናጂ አስያ አካባቢ ላሉ ምእመናን ይህን መልዕከት ጽፎላቸዋል መልእከቱ የተጻፈበት ምከንያት ለዚህ ዓለም ሠራዔ መጋቢ የለውም ትንሣኤ ሙታን የለም ኅልፈተ ሰማይ ወምድር የለም ዶድሠሬሠቋ አንድ ጊዜ ካመኑ ምግባር አይጠይቅም በማለት መናፍቃን ላነሷቸው ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት ነው አከፋፈሉ ምዕ ስለ ከርስቲያናዊ ሥነ ምግባር ምዕ ስለ ሐሰተኛ መምህራን ምዕ ስለ ከርስቶስ ዳግም ምጽአት ያትታል ፐሉየቅዱስ ዮሐንስ መልእከታት ሐ የመጀመሪያይቱ የሐዋርያው የቅዱስ ዮሐንስ መልዕከት ቅዱስ ዮሐንስ በ ዓም አካባቢ በድምጥያኖስ ቄሳር በፍጥሞ ደሴት ታስሮ ከተፈታ በኋላ በአስያ አውራጃ ለነበሩት አብያተ ከርስቲያናት የመጀመሪያው መልዕከት ጽፏል ቅዱስ ዮሐንስ በድምጥያኖስ ትዕዛዝ መታሰሩን ያዩ መናፍቃን ትንሳኤ ሙታን የለም በነቢብ እና በገቢር እንጂ በኃልዮ የምንሥራውን ኃጢአት አግዚአብሔር አያውቀውም ኢየሱስ ከርስቶስ በሥጋ አልተገለጠም ዶድሠሬሠቋ ከጥምቀት በኋላ ምግባር መሥራት ጥቅም የለውም እያሉ የከህደት ትምህርታቸውን በማስተማራቸው ለእነርሱ ምላሽ ለመስጠት ሲል ይህን መልዕከት ጽፎላቸዋል አከፋፈሉ ምዕ ስላየውና ስለሰማው የከርስቶስ መገለጥ ምዕ በምግባር በሃይማኖት መጽናናት እንዳለባቸው ምዕ ከርስቲያኖች የእግዚአብሔር ልጆች ስለመሆናቸው ምዕ ስለሚነሥት የከርስቶስ ተቃዋሚዎች ምዕ እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ያለው ፍቅርና ሰዎች አርስ በእርሳቸው እንዲዋደዱ ወ ቻዎ ኦ ዕሠ አ ምዕ ስለከርስቶስ እውነተኛ አምላከነት እና ዘላለማዊ ሕይወት መ ሁለተኛይቱ የሐዋርያው የቅዱስ ዮሐንስ መልዕከት የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም ሐዋርያው ቅዱስ ዮሐንስ ይህን መልአከት በኤፌሶን ከተማ በ ዓም አካባቢ ለአንዲት በኤጂያን ደሴት አካባቢ ቀለብ እየተሰፈረለት የንግሥቲቷን ልጆች ለምታሳድግ ሮምና ለተባለች ሴት እና ለቤተሰቦቿ ጽፎታል ቅዱስ ዮሐንስና ደቀመዝሙሩ አብሮኮሮስ አስተምረው አሳምነው አጥምቀው ወደ ከርስትና ከመለሷት በኋላ ቅዱስ ዮሐንስ በፍጥሞ ደሴት ሲታሰር መናፍቃን የከህደት ትምህርታቸውን በማስነሣታቸው የከርስቲያኖች ጉባዔ መከፋፈል ደርሶበት ጸብ ከርከር ተነሣ ይህን የሰማው ቅዱስ ዮሐንስ የድሮ ሕይወቷን አስታውሳ ይህን መከራ እንድትረሳ እመቤት እያለ በመጥራት ይህን መልዕከት ጽፎላታል መልእከቱ የተጻፈበት ምከንያት በመጀመሪያው መልአከቱ መናፍቃን ምዕመናንን ለማስኬድ ይጣደፉ ስለነበረ የሐሰት ትምህርታቸውን በመቃወም በእውነተኛው ትምህርት እንዲጸኑ ነው ይህቸንም መልአከት ምዕመናን በተሰባሰቡበት ያነቢትና በቅጂው ለሌሎች ያስተላልፉ ነበር ምከንያቱም የመጀመሪያው መልእከት ጭምር በማጠቃለል ከመናፍቃን መጠበቅ አንዳለባቸው ታስረዳለችቸና አከፋፈሉ ከቁ መንፈሳዊ ሰላምታ ከቁ የምእመናን አንድነትና ጸንቶ የመኖር ትምህርት ቁ የሐሰተኞችን ትምህርት ስለመቃወም ኮቁ ብዙ ያልተጻፈ ስለመኖሩ እና ለሰዎች የሚቀርብ ሰላምታ ሠ ሦስተኛይቱ የሐዋርያው የቅዱስ ዮሐንስ መልዕከት ይህን መልዕከት ቅዱስ ዮሐንስ ጋይዮስ ለተባለ ሰው በ ዓም ልኮለታል ጋይዮስ ስሙ በሮሜ ላይ የተጠቀሰ ሲሆን እንደ አብርሃም አንግዳ የሚቀበል ደግ ሰው እንደነበረ ይነገራል ይህን ደግነቱን የሰማው ቅዱስ ዮሐንስ ስለ ደግነቱ ስለ ቤተ ከርስቲያን ተቆርቋሪነት እያበረታታ እያመሰገነ ጽፎላታል መልእከቱ የተጻፈበት ምከንያት ጋይዮስን ለማመስገን በቤተ ከርስቲያኒቱ ውስጥ መለያየት እንዳይኖር ስለመምከር ዲዮጥራጢስን ለመገሠጽ ጽፏል አከፋፈሉ ከቁ ለጋይዮስ ስለ እምነቱ ጠንካራነት የቀረበ ምስጋና ከቁ ለጋይዮስ ስለ እንግዳ ተቀባይነቱ የቀረበ ምስጋና ከቁ ስለ ዲሜጥሮስ የተሰጠ ምስከርነት ቻ ይ ዕፎ ሠ ከቁ በዲዮጥራጢስ ላይ የተሰጠ ማስጠንቀቂያ ቁ ለጋይዮስና ለወገኖቹ የቀረበ ሰላምታ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም በ ረ የሐዋርያው የቅዱስ ያዕቆብ መልዕከት በሐዲስ ኪዳን የጌታ ወንድም ወልደ እልፍዮስ ታናሹ ያዕቆብ በመባል ይጠራል ጸሎት ወዳድ በመሆኑ እግሩ ያብጥበት ስለነበረ በኢየሩሳሌም ኢሏስቆጾስነት ተሹሞ ያገለግል ነበር የጌታ ወንድም እየተባለ የሚጠራው የእልፍዮስ ልጅ ያዕቆብ በእስጢፋኖስ ሞት ምክንያት ተበታትነው ለነበሩ ከአይሁድነት ወደ ክርስትና ለተመለሱት በ ዓም አካባቢ ይህችን መልዕከት ጽፎላቸዋል መልእከቱ የፍቅርና የትህትና መልእከት ትባላለች ምከንያቱም ከአሥራ ሦስት ጊዜ በላይ ወንድሞች ሆይ እያለ በትህትና ይጽፋልና መልእከቱ የተጻፈበት ምከንያት በስደት ላይ ስለነበሩ እነርሱን ለማበረታታትና ለማጽናት በመከራውና በስደቱ ተስፋ እንዳይቆርጡ ከብር ዋጋ እንዳላቸው ለመግለጽ በቅዱስ ጳውሎስ የተጻፈውን የነገረ ሃይማኖት ትምህርት እንዲያጸኑ አንዲሁም ምግባር አስፈላጊ መሆኑን ለመግለጽ ሲል ጽፎላቸዋል አከፋፈሉ ምዕ ስለ በእምነት መፈተን እና የፈተና መንስኤ ምዕ አጠቃላይ ትምህርቶች ምዕ ልዩ ልዩ ምከሮች ሰ የሐዋርያው የቅዱስ ይሁዳ መልዕከት በሐዋርያት ዝርዝር በማቴዎና በማርቆስ ወንጌል ታዴዎስልብድዮስ ብለው ሲጠሩት በሉቃስ የያእቆብ ወንድም ይሁዳ በሐዋርያነት ሥራ ደግሞ የያእቆብ ልጅ ይሁዳ ይለዋል ከአስራ ሁለቱ ሐዋርያት መካከል አንዱ ነው ሐዋርያው ይሁዳ ይህን መልእከት በ ዓም አካባቢ በግኖስቲኮች ትምህርት ግራ ተጋብተው ለነበሩ ለታናሺ እስያና ለመካከለኛው ምስራቅ ከርስቲያኖች ጽፎላቸዋል መልዕከቱ የተጻፈበት ምከንያት ከግኖስቲኮች ትምህርት ርቀው የቀናውን ትምህርት አንዲይዙ ለማድረግ ተመከረው ያልሰሙ እንደሚቀጡ የሚመለሱ ሰዎች ግን እንደሚጸኑ ለመግለጽ አከፋፈል ከቁ ስለ ሐሰተኛ ትምህርት የተሰጠ ማስጠንቀቂያ ከቁ በእምነታቸው እንዲጸኑ የቀረበ ጥሪ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት በብዓጴወጳቤከፍሃሰትቤት ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት መስከረም በ።