Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي
  • قائمة القراءة
  • مختصر
  • كتاب مسموع
  • بحث
  • تحميل
  • myzon
  • تسجيل الدخول
  • تسجيل
English  አማርኛ  Français  العربية
كتاب اليوم

የመሰጠት ሕይወት.pdf


  • word cloud

የመሰጠት ሕይወት.pdf
  • Extraction Summary

ቫቫ አ ን ንሳለች ነው ያለው ድንግለም ፀንሳ ቢሆን ኖሮ ተብሎ ትምህርተ ሃይማኖት አይታሰብም እንጂ ነፃ ፈቃድን ለሰው የሰጠ እግዚአብሔር ድንግል ለመፀነስ ፈቃደኛ ባትሆን እንኳን ከነቅድስናዋ ምልዕተ ጸጋ ብትሆንም አምላክን ከዐነሰትን ከወሰኗቾ በኋላ ያገኘቸው ከብርና ቅድሰና ሣን ወደር የለውም አምላከን ከመዕነፈ በረኑ በርግጥ መልለኩ እንደመሰከረው ጸጋን ተመልታ ነበር እርሱን ከፀነሰቾ በኋላ ግን ክርስቲያን ይሆናሉ በስሜ ማመናቸውም እንደፀሐይ ያበራል በስምሸም ታላቅ ቤተ ከርስቲያን በሚፈጸምበት ጊዜ ብዙ ሕዝብ ተገኝቶ ነበር በተለይ ድሆቹ በርካታ ነበሩ እናታችንን አጣን በማለት ያለቅሱ ነበር በዚህ መካከል አንዱ ቄስ ወደ ድሆቹ ተጠግቶ ሲጠይቃቸው እሳቸው እናታችን ናቸው ወርኃዊ ደመወዝን ይከፍሉን ነበር ለልጃቸው ከሚሰጣቸው ርዳታ ላይም ይሰጡን ነበር አሉ እውነተኛ ፍቅር እንዲህ ነው ተመጽዋች ቢሆኑ እንኳን ለመስጠት የማያሰንፍ የእፒህ ባልቴት ሕይወት ለማኝ እንኳን ከለመነው ላይ መስጠትን በመኖር ቅድስናን ማግኘት እንደሚገባው የሚያስተምር ነው ምንም ድሀ ቢኮን መስጠት ግድ ነው ሮስትቭጦ ዴዴ ፌፌ እርሱ የሌለንን ስጡ አይለንም እንዲያውም የሴለውን ሰርቆና አታልሎ የሚሰጥ ፍ የለውም ቅዱስ ዮሐንስ አፈወ ሽ ርቅ አንዳስተማረው ኪደ አዲስ አበባ ጥር ዓም ። ገብረ እግዚአብሔር የመሰጠት ሕይወት ሏ።

  • Cosine Similarity

ና ሀብታም ድሆች ዚህንፊንንዜዜቴ ቴን ዜን ቴን ሄሄ ተ ከመስጠት ወደ መሰጠት ማደጻዋ እእ እ እ ከ ንን ን እን ን ን ን ን ሣና ፈቴ ጊ መሰጠት ደም አልባ ሰማዕትነት ንእ ከዚ ዜህክ «««ዓ«ዓ« ጊ ብ ን ን ሌ ይተና ጸዓዓ ደዓ ይና ደደደ ጋ ንደ አን ከ ቨ ቆደ ናደ ንነ አለበ እ ፍተ ን ይ ጊ በበፀ ሄከ ባርበበፎ ሬር ሰሰዱ ዴዴ መግቢያ የይዘቱ ጽንሰ ሐሳብ ይህ መጽሐፍ ከመሠረተ ሃይማኖታዊ ዐኮ አስተምህሮ በመነሣት ከርስትና የመስጠት ሃይማኖት መሆኗን የሚያሳይና አንባቢውን ካለበት ሕይወት ከፍ ወዳለው የመስጠት ሕይወት ከመስጠትም ወደ መሰጠት ሕይወት አንዲመጣና ከቅዱሳን ኅብረት እንዲቀላቀል የሚጠራ ነው በመሆኑም የመጽሐፉ ዋና ይዘት ስለ ምጽዋት ብቻ በማስተማር ላይ በዋናነት ያተኮረ አይደለም በዚህም ምከንያት መጽሐፉ ሦስት ጽንሰ ሐሳቦችን እንደ ያዘ መረዳት ያስፈልጋል የመጀመሪያው መሠረተ ሃይማኖታዊ ጽንሰ ሐሳብ ሲሆን ይህን የተመለከቱት ሐተታዎች የትምህርቶቹን መሠረተ ሃይማኖት ር የህካ መጸሕፍትንና ሊቃውንትን በመጥቀስ ለምዕመናን በሚሀን መልኩ የሚያትቱ ናቸው ሁለተኛው የመጽሐፉ ጽገሰ ሐሳብ ዕቅበተ እምነት ነው የሃይማኖትንና የቅዱሳንን ስጦታነት በማስረዳት ምዕመናንን አገዲጸኑ በከህደት መንገድ የሚሔዱት እንዲታረሙ ያሳስባል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያንን አማናዊነትም በተሰጣት ጸጋ ለማሳየት ተሞከሯል ሦስተኛው ጽንሰ ሐሳብ ድኅነት በመስጠት ሕይወት አንዴት አንደሚገኝ የሚሰብከና አንባቢው ይህን ሕይወት አንዲለማመደው የሚመራ ነጦ መሰጠት ሕይወት መባሉም ገንዘብንና ሀብትን ከመመጽወት ባሻገር ሕይወትን አስከመሰጠት ያለውን የሃይማኖት ፍቅርን ለማሳየት ይረዳ ዘንድ ነው የዝርዝር ይዘቱ አከፋፈል መጽሐፉ ሦስት ዋና ዋና ከፍሉችና ስምንት ምዕራፎች አሌት የመጀመሪያው ከፍል አንድ ምዕራፍ ሲኖረው ጽንሰ ሐሳቡን የሚያስተዋውቅና ከከርስትና ጋር የሚያዋድድ በመሀኑ ቦታና ከርስትና የሚል ርእስ ተሰጥቶታል ይህ ከፍል የስጦታን ከቡርነትና ሥነ ታላዊ የመሰጠት ሕይወት ዐውድን በመዳሰስ ጀምሮ መስጠት የፍቅር መገለጫ ስለ መሆኑና በምሥጢረ ሥላሴ የኩነት ሦስትነት ውስጥ ያለ የመስጠት ሕይወትን በማሳየት ይፈጽማል ከፍል ሁለት የመጽሐፉ አብዛኛውን ከፍል ይዞ የአግዚአብሔርን ስጦታዎች የሚዳስስ ሲሆን ከምዕራፍ ሁለት እስከ ስድስት ድረስ ያሉ ምዕራፎች በሥሩ ይገኛሉ ምዕራፍ ሁለት አግዚአብሔር እንዲሁ ወድዶን እንዲሁ ብዙ ስጦታዎችን አንደሰጠን በማብራራት የአምላከን ቸርነት ያዘከራል እርሱ የሚሰጠው ዓለም እንደሚሰጠው እንዳልሀነ ለሁሉም በአንድነት የሰጣቸውና እንደየሰዉ ጸጋም ከፍሉ የሰጣቸው ስጦታዎች እንዳሉ በምሳሌ ዘርዝሮ ያስረዳል ምዕራፍ ሦስት የሃይማኖትን ፈጽማ መሰጠት በመግለጽ ስጦታን በትክከል ስለ መያዛችን ይመረምራል ምዕራፍ ዐራት የሕይወትንና የሞትን ኦርቶዶክሳዊ ጽንሰ ሐሳብ በመተንተን የሕይወት ስጦታነትን ይዳስሳል ይህን ስጦታ በንጽህና በመያዝ እንዴት ሰጪውን ማከበር እንደሚገባም ያስገነዝባል ፍጡር ሆነው ለፍጡር ከተሰጡት ስጦታዎች ሁሉ ድግልን የሚያክል ውድ ስጦታ የለም ከፍጡር ሁሉ እንደ አመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ጸጋ በሦልዐት የተሰጠውና የገነነ ፍጡርም የለም የሕይወትንና የሃይማኖትን ስጦታነትንም አገደ ተሰጠው ሳያሳድፍ ጠብቆ ኣፍ እንዳልኩሽ ያገኘሁሽ ነፍስ የተባለ ሌላ ፍጡር የለም አሃስተኛው ምዕራፍ ይህን የሚያነሣ ነው ምዕራፍ ስድስት ስለ ቅድስት ሃይማኖቷ ለኢትዮጵያ ስለ ተሰጡ ስጦታዎች በመዘርዘር የሀገሪቱን በኦርቶዶከሳዊት ተዋሕዶ ሃይሣናት መበልጸግ አስታውሶ የከብርት ቤተ ከርስቲያናችንን ጸጋ ይገልጣል በሦስተኛውና በመጨረሻው ከፍለ ውስጥ የሚገኙት ምሰራፍ ሰባትና ምዕራፍ ስምንት ስለ ሇስጠትና ስለ መሰጠት ሕይወት የሚያስነብቡ ምዕራፎች ናቸው የሰው ልጅ ከንፉግነት ረቂቅ ወጥመድ ተላቅቅኮ እገዴት በመስጠት ሕይወት ወውስጥ መኖር አንዳለበት በቀዳሚው በበፀ ሄከ ባርበበፎ የመሰጠት ሕይወት ምዕራፍ ሲዳሰሰ ከመሰጠት ወደ ሠፅሰጠት ሕይወት አድጎ እንዴት ፍጹምነትን እንደሚያሕ የመጨረሻው ምሪፅራፍ ያሰረዳል ር በፉለ ቅዱሳን ሊቃውንት መጻሕፍትን የአኃት አብኡ መጽሐፉን ለማዘጋጀት የሀገ የፍልስፍናና ሌሎች መጻሕፍት ክርስቲያናት ቅዱሳት ሲታውንት መጻሕፍትን ተጠቅሜኣለሁ በመሆኑም ምዕራባውያን ቅዱሳን ብለው የሚጠሯቸውን ነገር ግን በቢ ክርሰቲያናችን እንደ ሊቅ እንጂ እንደ ቅዱሰ የማይታዩትን ከታላቁ መከፈል በኋላ ርቁ «ከ« የተነሠ አባቶችን እንደ ሊቅ አንጂ እንደ ቅዱስ አለጠራኋቸውም የቀውሶ ሐሳብ የተለየ አገላለጽና እንግዳ የሚመስሱ ቃላትም ሲኖሩ በግርጌ ማስታወሻ ከነምንሜቸው ለመጠቆም ሞከሬአለሁ ከሁለትና ሦስት ቦታ ያገኘኋቸው ምንጮቹም ሲኖሩ እንዳሉ አሰቀምጩአቸዋለሁ በግርጌ ማስታወሻ ምንጮችን ስገልጽ ከደራሲው ማንነት በመጀመር እሰከ ገጹ ድረሰ ተገቢውን መረጃ ለማስቀመጥ ጥሬአለሁ ዲያቆን ሕሊና በሰበ መልካም ንባብ ከፍል አንድ ስጦታና ከርስትና በበፀ ሄከ ባርበበፎ ምዕራፍ አንድ ስጦታና ክርስትና ኘ በዝሰፉታ ሷቃፅ በሳጡት ያዲይሓ አተመዕጠዶ ፉቅር ሳ ጓቡ ሂይማኖች ሰሀ ይጠርሓ መሥሯራሯጋጳ ፍቿ ግሩ ጳሉሮው በላሰጦ መሳጠቻ ውሰጥ ሰጦ ስረዕፉሬ ለክ አ እናት ነበረች ልጅየውም አናቷን በጣም ትወዳለች ኑሮአቸው በፍቅርና በመተሳሰብ የተሞላ ነው አንድ ቀን ከአድካሚ ጉዞ በኋላ ዝለው ወደ ቤታቸው ሲገቡ ጠረጴዛ ላይ በአገልግል የተቋጠረ ምግብ ያገኛሉ የቤታቸው አባወራ አንዳስቀመጠው በማሰብ ሁለቱም ደስ አላቸው ልጅየው አናቷን በጣም ስለምትወድ በመጀመሪያ አርሷ ትጉረስ በሚል በሁለመናዋ ጋበዘቻት አናትየው ግን አገልግሉን ከፍታ እንጀራውን በደንብ ጠቅልላ ለራሷ ከመጉረሷ በፊት ለልጄ ታጎርሳለች እርሷም በደስታ ጉርሻውን ተቀብላ እያመሰገነች ትበላለቸ ልጄን ደጋግማ ካጎረሰች በኋላ ይህች ደግ እናት ለራሷ ጠቅልላ ጎረሰቾ ነገር ግን ምግቡ ከመበላሸቱም በላይ ይመር ስለነበር ወዲያው ተፋቸው ጉርሻዋን አንደ ጣፋጭ ምግብ ፊቷን ሳታጨፈግግ ወደምታላምጠው ልጄ ዞራ ልጄ ምግቡ አኮ የተበላሸና የሚመር ነው ለምን አልተፋሽውም። አንዲህ አይነቱ ጭብጥ በሀገራችን ከፍትፍቱ ፊቱ በሚል ብሂል ይገለጻል እየገላመጠ ከትፎ ከሚዝቅልን ይልቅ እየፈገገ ሽሮ የሚጨልፍልን ሰው ምስጉን ነው ለማለት ነውየጎመን ወጥ በፍቅር መብላት የሰባ ፍሪዳን ጥል ባለበት ዘንድ ከመብላት ይሻላል አንዲል መጽሐፍ ምሷ ስጦታን መስጠት በሀገራቾን ከጥንት ጀምሮ የነበረ የፍቅር መግለጫ ድርጊት ነው በኢትዮጵያውያን ዘንድ ስጦታን መስጠት ከቡርና ተወዳጅ ግብር ነው የስጦታ ትንሽ የለውም ልብስህን ለውሃ ገንዘብህን ለድሦ ሀብ ለኩሉ ለዘሰኣለከ ለለመነህ ሁሉ ስጥ የለበሱት ያልቃል የሰጡት ያጸድቃል መስጠት ቤት አይፈታም የሚሉትና ሌሎችም ምሳሴያዊ ንግግሮች በኢትዮጵያውያን ዘንድ ስጦታ ያለውን ከቡር ቦታና የሚያስገኘውን መንፈሳዊ ጥቅም የሚጠቁሙ ናቸው አንድ ጉዳይ በአንድ ማኅበረሰብ ውስጥ ከፍተኛ አዎንታዊም ሆነ አሉታዊ ተጽዕኖ ሲኖረው በሀገሬው ሥነቃል ውስጥ በላቀ ሁኔታ ጥቅም ላይ ይውላል ከጉዳዩ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያላቸውም ሆነ የሴላቸው ነገሮች ከዚህ ተጽዕኖ ፈጣሪነቱ የተነሣ እንዲገለጹበት ይሆናል ስጦታም ይህ አይነት ከፍ ያለ ቦታ በማኅበረሰባችን ውስጥ ስላለው ብዙ ዐውደ ጉዳዮች አንዲገለጹበት ሆኗል ጥቂቱንም አንደሚከተለው እናነሣቸዋለን « ኢትዮጵያ የሚለው ስያሜ ራሱ ስጦታ የሚል ቃል እንዳለበትና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን በምዕራፍ ስድስት የምንዳስስ ይሆናል አ ሺናን ምሳሌያዊ ንግግሮች የወሰድኩት አንጋረ ምሳሌ ዘግእዝ የግእዝ ምሳሌያዊ አነጋገሮች በሚል ርእስ አፈወርቅ ታረቀኝ በተባሉ ሰው በ ዓም ከተዘጋጀ መጽሐፍ ላይ ነው በበፀ ሄከ ባርበበፎ ማጫወቱን ለመጠቆም ሆዱን ሰጠ መከፌ ተቱን ለመንገር ለመከራ ሰጠ መመስከሩን መይም ውለታ መግባቱን ቃለ ዳት ቃሉን ሰጠ ለዳኛው ቃሉን ሰጠ ትችኢጋኔኢኒ ቃሉን መግባቱን ለማስረዳ መናቁን መኩራቱን ለመግለጽ ትከሻ ሰጠ ለመከሰስ መያዙን ሰጥቶኛል እንዲል ርቱ ሰመጠቆም ጁን ሰጠ ይባላል አዝመራ ካላማረም መከር ል በሚለ መሬቱ የዘሩበትን ማብቀሱን የተከሱበትን ማጽደቁንም የሰጡት በሚል ብሂል ይገለጻሉ ሁለትና ከዚያ በላይ ከሆኑ አካላት ጋር ህይል እሰጥ አገባ በመባል ይታወቃል የአንድ ነገርን አመቺነት ለማስረዳት ሚን ከፈ ባይን ለመግለጽ የሰጠ ይታከታል የሚሉ ፈሊጦችም የሰጠ ነው መነገራቸው የተለመደ ነው አንድ ሰው ምሥጢሩን መንገሩን የሆዱን ወይም ለመጨባበ ያልተቀበልኸውስ ምን አለህ እንዳለ ቅዱስ ጳውሎስ በስጦታ ሕይወት ውስጥ ያላለፈ ሰውን ማግኘት አይቻልም ቆሮ ቢያንስ አለኝ የምንላቸውን ነገሮች ሰብእናችንን ጨምሮ ከአምላከ ተሰጥተውን ተቀብለናቸዋል ሁላችንም ለምንወዳቸው ሰዎች አንዳቸ ረቂቅ ወይም ግዙፍ ነገርን ሰጥተናል ወይም ደግሞ ከሚወዱን ሰዎች ተቀብለናል ቢያንስ በጨቅላነታችን ምግብ ወይ ዕራፊ ጨርቅ ተለግሶናል ስጦታ ከቡር ነወ ፕስጦታ ትንሽ የለውም በሚል ማኅበረሰብ ውስጥ እንደማደጋችንም በተለይ ከምንሳሳለት ሰው የተቀበልነውን ስጦታ እገሌ ማስታወሻ ብለን በጥንቃቄ እንንከባከበዋለን በተለይ ያ በስስት የምናየው ሰው በስደት ወይም በሞት የተሰየን ከሆነ ወይም ሊለይ ሲለ የሰጠን ስጦታ ከሆነ ከምንም ይልቅ አብልጠን እንይዘዋለን ወዳጄ የሰጠኝ አሮጌ ነውና ላድሰው ወይም ቀለሙ አላማረኝምና ሴላ ልቀባው ማለት በአብዛኞቻችን ዘንድ ስጦታውን እንደመናቅ ከመቆጠሩም በላይ ሰጭውንም እንዳለማከበር ይታያል ስጦታ ሁሌም አዲስ ሁሌም ወብ ነውና የአማርኛ ፈሊጦች ከአምሳሉ አከሊሱና ዳኛቸው ወርቁ ገጽ የመሰጠት ሕይወት ዴዴወሮርሎሎ ፍፍ ጭጌጌጭጭን መስጠትመሰጠትና ከርስትና ከርስትና ስትመሠረትም ስትተገበርም በስጦታ ነው ካለ መስጠት ከርስትና የለም የማያልቅበት ሰጪ የሆነው ቅዱስ አምላካችን አግዚአብሔር በመስጠት ከርስትናን መሥርቶ ሰጠን ሃይማኖት ራሷ ስጦታ ሆና ተቸረቸን እሱ በመስጠት በመሠረተልን የሕይወት ጎዳና አኛም በመስጠት እንከብር ዘንድ ስጡ ይሰጣቸሁማል ሱቃይ አለን በዚህ የሕይወት ጎዳና ከተመላለሱ የአግዚአብሔር ሰዎችም መኻል አንዳች ሳይሰጥ ቅድስናን የተቀበለ ጻድቅ በሃይማኖታችን ውስጥ አይገኝም እንዲያውም ቅዱሳኑ በመስጠት ሕይወት የቀደመቸውን የእነርሱን መንገድ እንከተል ዘንድ እኔ ከርስቶስን አንድመስል አናንተም እኔን ምሰሉ በቆሮ ሲሉ መከሩን ከርስትና የፍቅር ሃይማኖት ነው የከርሰትና መሥራችና ራስ አምላካችን እግዚአብሔር ፍቅር ዮሒ ነውና ካለ ፍቅር ከርስትናን ማሰብ ከንቱ የሚሆነውም ለዚሁ ነው ፍቅር በከርስቲያን ሕይወት ውስጥ ከሚጠቀሱት በጎነቶች አንዱና ዋናው ነው ፍቅር ማለት የጎደለን መሙላት ነው ፍቅር ማለት መቀበልን ሳያስቡ እንዲሁ መስጠት ነው ስለዚህ ስለ ስጦታ ስለ መስጠት ስንነጋገር ስለ አንዱ የፍቅር ዘርፍ መነጋገራችንን ማስተዋል ተገቢ ነው በሰብእናችን መስጠትን የተማርነው ከእግዚአብሔር ነው እርሱ ዓለምን ሳይፈጥር እንኳን በባሕርዩው የማያልቅበት ሰጪ ነበር ነውም የቅድስት ሥላሴን የኩነት ሦስትነት እዚህ ጋ ማንሣቱ ተገቢ ነው በኩነት ስም አብ ልብ ወልድ ቃል መንፈስ ቅዱስ ደግሞ እስትንፋስ ይባላሉ ከዊነ ልብ ልብ መሆን ወይም መባል ለአብ አለው ከዊነ ቃል ቃል መሆን ወይም መባል ሰወልድ አለው ከዊነ እስትንፋስ አስትንፋስሕይወት መሆን ወይም መባል ለመንፈስ ቅዱስ አለው ርከዘከበ ነሃከህ ኩነት ማለት ኮነ ከሚለው የግእዝ ግስ የተገኘ ስም ሲሆን መሆን ኋሻነት ወይም መባል የሚል ትርጉም ያለው ነው በበፀ ሄከ ባርበበፎ እ የመሰጠት ሕይወት ዐ ቀት ነው አብ በለብነቱ በራሱ ለራሱ ሰብዎት ማስተዋል ያለው ልቡና ቂጅ ለወልድና ለመንፈስ ቅዱስ ሰብዖትን ይሰጣቸዋል ልቡናቸው ን ተ ቁስ ከአርሱ ሌላ ልብ የላቸውም ወልድ በታልነቱ በራሱ ለራሱ ቃል ነ እ ቅዱስ ነቢብን ይሰጣቸዋል ቃላቸው መናገሪያቸው ወልድ ነው ክን ፃ መንፈስ ቅዱስ በአስትንፋስነቱ በሕይወትነቱ በራሱ ለራሱ ከ ን ለአብና ለወለድ ሕይወትን ይሰጣቸዋል ሕይወትን የሚሰጥ እንዲል የ አ እስትንፋሳቸው ሕይወታቸው መንፈስ ቅዱስ ነው ከእርሱ ሴላ አእስትንሩስ ከይወት የላቸውም የኩነት ምሥጢር ተዋሕዶተ ሥላሴ የሜታወቅበት የሥላሴ የሜታወቅበት የመገናዘብ ምሥጢር ያለበት እና ተጋብአ በተከፍሎ በ ማለት አንድነት ሳለ መለየት መለየት ሳለ አንድነት ያለበት ትምህርት በመሆኑ አንድነትና ሦስትነትን በምሥጢረ ሥላሴ ለመረዳት ረቂቅ የሆነውን የኩነት ምሥጢር መገንዘብ ተገቢ ነው። ፍቅር እንዲሁ መስጠት እግዚአብሔር በባሕርዩ ፍቅር መሆኑ ከተገለጸባቸው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍላተ ንባባት አንዱ የሚከተለው ነው ከመ ኩሉ ዘአምነ ቦቱ ኢይትኃጎል አስመ ከመዝ አፍቀር እግዚአብሔር ለዓለም እስከ ወልዶ ዋሕደ መጠወ ወወህበ ቤዛ ኩሉ በእርሉ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት አንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን አስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዷልና ዮሐጋ ፍቅር ማለት የሚወዱበትን ምከንያት ሳይፈልጉ አንዲሁ መውደድ ነው በባሕርዩው ፍቅር የሆነ አግዚአብሔር ዓለምን የወደደው አንዲሁ ነው ዓለም በእግዚአብሔር ዘንድ የምትወደድበት አንዳች ምከንያት አልነበራትም እንዲያውም ከመወደድ ይልቅ ለመጠላት የሚያበቋት ብዙ መገለጫዎች ነበሯት በጠባዩ ወዳጅ እንጂ የጠላ ያልሆነው አግዚአብሔር ግን አንዲሁ ወደዳት እንዲሁ ወደደን አኛ እናታችንን ብንወድ አናት መሆኗን ምከንያት አድርገን ነው አባታችንን ብንወድም እአንዲሁ ወንድምን እኅትን ነ ልጅን ዘመድን ጓደኛን ለመውደድ ለእኛ ያላቸውን ምንነት ምከንያት እናደርጋለን ዓይነት ገጽ የክ ዐቨሮ ልከ ከበር ኮፍየሼክ ሽዐወርሺኑ የ ከር ሕከርየ ኣሃከፀዐከክ ሂከር ክ ከዩሂክ በ ከር ዙቪ ክርር ያስተምራል አንዱ አካል ለአንዱ ሰጠ ስንል ሰእኛ እግዚአብሔር በጸጋ አንደሚሰጠን አይደለም ለብዖትን ነቢብንና ሕይወትን ለአኛ የሰጠን በጸጋ ነው አንዱ አካለ ሥላሴ ለሌላኛው ሰጠ ስንል ግን በባሕርይ መሆኑን ልብ ሣሰት ይገባል ህ ፀ በበፀ ሄከ ባርበበፎ የመሰጠት ይወት አንዲት ሴት በእኛ ዘንድ እንደ እናት ሰመወኗድ እናትነትን መስጠት አለባት ለመውደዷድ መጀመረያ እንተቀበላለን ካለ ቅድመ ሁኒታ እንዒሁ መውድዴድ ልማዳችን ኢይደለም እግዚአብሔር ግን እንዲሁ ወኗዴደን እርሱ ፍቅር ነውና አኛን ለመውደድ ምከንያት አላሻውም ፍቅር እንዲሁ ይሮዳል እንጂ ምከንያትን ኢይደረድርምና አኛን ለመውደድ ምከንያት ቢፈልጥበንማ እስካሁንም ባልዳንን ነበር የፍቅር ግብሩ መስጠት በሆኑም አንዲሁ የወደደን አግዚአብሔር አንድያ ልጁን ሰጠን ጽኑ ፍችሩን በመስጠት ገሰጸልን ስለ በደላቸን ከሰማያት ወርዶ ከድንግል ማርያም ተወልዶ የተገለጠው አግዚአብሔር ወልድ ራሱን አሳልፎ እስኪሰጠን ድረስ አንዲሁ ወዶናልና ራሱን አሳልፎ ለድኅነታችን ሰጠ ሰው የመሆኑ ዓላማ ማዳን ብቻ አልነበረም ነገር ግን በመስጠት ሕይወት እርሱን የመምሰል አርአያነትን እናገኝ ዘንድም ሰው ሆነ እንዲሁ ወድደን ሳንሰስት ሰጥተን ቅዱሳን እንሆን ዘንድ ሰው ሆነ በቤተ ከርስቲያናችን አስተምህሮ ኛው የቅድስና ማዕርግ ፍቅር ይባላል በዚህ ደረጃ ላይ የደረሱ ቅዱሳን እግዚአብሔር የወደደውን ሁሱ ካለ ምንም ቅድመ ሁኔታ የመውደድ ብቃትን በማግኘት ይቀደሳሉ ሰውን ሲወዱ ቤተሰቤ ዘመዴ ብለው አይደለም እንዲሁ በቅዱስ ሰብእናው እንጂ አንስሳትንም ዕፅዋትንም ሆነ ማንኛውንም ፍጥረት አግዚአብሔር የፈጠረው በመሆኑ ብቻ ይወዱታል ይጠነቀቁለታል አርሱ እንዲሁ እንደ ወደደን እነርሱም እንዲሁ በመውደድ ይመስሉታል ፍቅር ማለት አግዚአብሔር ከመፍጠር ያልናቀውን ፍጥረት አስተካከሎ መውደድ ማለት ነው ኃጥእና ጻድቅ አማኒና መናፍቅ እንዲሁም ወዳጅና ጠላት ብሎ መለያየት ሳይኖር ማንኛውንም ሰው በአግዚአብሔር አርአያና አምሳል በከብር የተፈጠረ ብቻ ስለሆነ መውደድ ነው የሚወዱንን ብቻ መውደድ ክርስትና አይደለም የሚወዱአቸሁንማ ብትወዱ ዋጋችሁ ፍኖተ ቅዱሳን ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ ዓም ገጽ ዴጨዴፍኤኤ የመሰጠት ሕይወት ምንድን ነው። በፍቅሯ አሳት የነደደም ብዑዕ ነው በምላሱ የሚያመሰግን ጉልበቱም የሚሰግድ ሊቁ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ሃይማኖት ማመን ብፁዕነት መሆኑን ከገለጹ በኋላ ብአሳተ ፍቅራ ንዱድ በፍቅሯ አሳት የነደደም ይላሉ ሰለ ሃይማኖት እየገለጹ መጥተዋልና ብሂሉን ሲያጠነክሩ ሃይማኖትን አሳት ብለው ገልጸዋታል በሃይማኖት አሳትነት ፍቅር የነደደ ሲሱ ነው ወበሃይማኖተ መንፈስ ቅዱስ ሥላሴ ዋሕድ በመንፈስ ቅዱስ ሥላሴ አንድ ሃይማኖትም ማለታቸው ሃይማኖት እኛ የሠራናት ምድራዊ ሳትሆን የሥሉስ ቅዱስ የእግዚአብሔር ሆና ነገር ግን ለአኛ የተሰጠች መሆኗን ያመለክከታል ስለዚህ ጌታ እሳት ልጥል መጥቻሰሁ ሲል ሃይማኖትን ልሰጣቸሁ መጥቻለሁ ማለቱ ነው አኛ የሃይማኖት ፈጣሪዎች ወይም ጀማሪዎች ሳንሆን ተቀባዮች መሆናችንን ሲነግረን ነው ሃይማኖት የአግዚአብሔር ስጦታ እንደ ሆነች ሲያስረዳን ነው ጌታችን በጴርጋሞን ሰላለው የቤተ ክርስቲያን መልአክ አለቃ ጽናት ሲመሰከር ሃይማኖቴን አልካድህም ብሎ መልእከት ልኮለታል ራእጋ ሃይማኖቴን ማለቱ ሃይማኖት የአግዚአብሔር መሆኗን ያመለከታል ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድም የሃይማኖትን ሰማያዊነትና ስጦታነት በሚመሰከር መልኩ ሐረገ ወይን እንተ በምድር ሥረዊሃ ወበሰማይ አዕድቂሃ ሐረገ ወይን እንተ በሥሉስ ትትገመድ ወታፈሪ ለነ አስካለ በረከት ሐረገ ወይን ሲሳዮሙ ለቅዱሳን በማለት ተናግሯል ሥሮቿ በምድር ጫፎቿ በሰማይ የሆኑ በሦስት የተገመደች ለቅዱሳን ምግብ በሆነች በወይን ሐረግ መስሏታል ሃይማኖትን ሐረገ ወይን የተባለች ሃይማኖት ስትሆን ሥሮቿ በምድር ማለት በሰው ተፈጥሮ ውስጥ መገኘቷን ያመለከታል ጫፎቿ በሰማይ ሲል የሰማይና የምድር መያያዣ ናት ሲል ነው በሦስት በበፀ ሄከ ባርበበፎ የመሰጠት ሕይወት ንድነት በሦስትነት ማመንን ያመለከታል የቅዱሳን በ የተገመደች አንዲት ገመድ ማሰፉ ባህ መሰጠቷን ሲያመለከት ነው ሲሳይ ምገብ ሲል ሃይማኖት ለቅዱሳን አ ሃይማኖት ስለ ክርስትና መነጋገር አግባብ ነው በሚል አሦጐሰው አከደ መልከባት ሃይማኖት ከርስቶስ በአጭር ቁመት በጠባብ ደረት ንን በኋላ ብቻ የተመሠረተች አይደለችም ሰሰው ከሕይወቱ ጋር ስፍ ና እንጂ ሳሙኤል ፍቃዱ ነገረ ሃይማኖት በተሰኘው መጽሐፉ ይህን ይመ ስጦታነት በተመለከተ እንደሚከተለው ጽፏል ቅዱሳት መጸሕፍት ሃይማኖት ወይም እግዚአብሔርን የማመን ዝንባሌ የእግዚአብሔር ሰጦታ እንደ ሆነና ተፈጥሯዊ እንደ ሆነ ይገልጻሉ ታሪከም ሰዎች በነበሩበት ዘመን ሁሉ ዓይነቱ ይለያይ አንጂ ሃይማኖት እንደ ነበራቸው ይነግረናል ግዚአብሔር ሰውን ፈጥሮ የሕይወትን እስትንፋስ አፍ ሲልበት በመንፈሱ አማከኝነት ሃይማኖትን ወይም እግዚአብሔርን ማመንን አብሮ ሰጥቶታል ዘፍ መጽሐፍ ቅዱስ ሃይማኖትን የማመን ዝንባሌ እግዚአብሔር በውስጣችን እንዳሰቀመጠና ይኸውም የአርሱ ስጦታ መሆኑን በተለያየ ቦታ ጠቅሶት ይገኛል ቅዱሰ ይሁዳ በመልእክቱ ሰጦታ ስለሆነች አንዲት ሃይማኖት ለቅዱሳን አንድ ጊዜ ፈጽሞ ሰለ ተሰጠ ሃይማኖት እንድትጋደሉ እየመከርኋቸሁ አጽፍላችሁ ዘንድ ግድ ሆነብኝ ብሎ አስረድቷል ሃይማኖት ለቅዱሳን አንድ ጊዜ ፈጽማ የተሰጠች ነች መጀመሪያ ስትሰጥ በፍጽምና ነው እንጂ ይሄ ይቀራታልና በቀጣይ ዘመን ይሟላላታል በሚል ጎዶሉነት አሃይደለም ተፈጽማም ሰለ ተሰጠች ከአባቶቻችን ተቀብለናት ለልጆቻችን እናወርሳታለን እንጂ ይዘቷን የመቀነስም ሆነ የመጨመር ሥልጣን የለንም ነገረ ሃይማኖት ዐሁርቶዶክስ ተዋሕዶ ሳሙኤል ፍታዱ አዲስ አበባ ዓም ገጽ ዝኒ ከማሁ ገጽ የመሰጠት ሕይወት ኣሥ በፍፍፍስሼጄጺሼሼይደስሙየፍዊ ዓቲ ገ እግዚአብሔር ሃይማኖትን ሰጠ እኛ ደግሞ ተቀበልን የሰው ልጅ ሃይማኖትን ይቀበላል እንጂ ሃይማኖትን ሊሠራ ወይም ሊየሻበል አይቸልም ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሰጠኸኝን ቃል ሰጥቻቸዋለሁና አነርሱም ተቀበሉት በማለት የገለጸው ይህን ዮሐ አንዲሁም ከዓለም ለሰጠኸኝ ሰዎች ስምህን ገለጥሁላቸው ያለው ሰዚህ ነው ስሙንም ማንነቱንም ሲገባን በሚችለው መጠን የገለጠልን ራሱ እግዚአብሔር ነው አንጂ ሃይማኖት የሰው ልጅ በምርምር የደረሰበት ግኝት አይደለም ዮሒዘ ሃይማኖት ስጦታ አንደ ሆነችና ተቀብለናት አንዳለች የምናቆያት በኋላም ለመጪው ተረካቢ ትውልድ የምናወርሳት መሆኗን ጠንቅቀው የሚያውቁት አባቶቻችን ይህንኑ በየዘመናቸው ይፈጽሙ ነበር ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ መድሎተ አሚን በተሰኘው መጽሐፉ ይህንን የአባቶች ተግባር ምንጭ ጠቅሶ አንደሚከተለው ገልጾታል በኒቂያ ጉባኤ የተሰበሰቡት ቱ አባቶች የትንሣኤ በዓል የሚከበርበትን ዕለት በተመለከተ ይህ ሃይማኖት ሳይሆን ሃይማኖት የሚገለጥበት የበዓል አከባበር ፅለት ጉዳይ ስለ ነበር ውሳኔ ወስነዋል ሃይማኖትን በተመለከተ ግን የተቀበሉትን አጸኑ እንጂ አዲስ ውሳኔ አልወሰኑም ይህን በተመለከተ ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ በኒቅያ ስለ ተሰበሰቡት አባቶችና ስለ ውሳኔያቸው በጻፈው ጦማሩ ላይ እንዲህ ሲል ገልጾታል በኒቅያ የተሰበሰቡት አባቶች የትንሣኤ በዓል የሚውልበትን ቀን መወሰንን በተመለከተ የሚከተለው ተወስኗል ብለው ጻፉ ይህ የተወሰነው በዚያን ጊዜ ነበርና ከዚያ ጀምሮ ሁሉም ሲታዘዙት ይገባል ሃይማኖትን በተመለከተ ሲጽፉ ግን ኦርቶዶከሳዊት ቤተ ከርስቲያን እንዲህ ታምናለች ብለው ጸፉ አንጂ እንዲህ ተወስኗል አላሉም በዚህም የሚያምኑትን መሰከሩ ይኒን ያደረጉትም ውሳኔያቸው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የመጣ አዲስ ሐሳብ ሳይሆን መድሱተ ጽድቅ የእውነት ሚዛን ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ መጋቢት ዓም አዲስ አበባ ገጽ በበፀ ሄከ ባርበበፎ የጸፉትም የራሳቸው የፈጠራ ከሐዋርያት ጀምሮ የመጣ መሆኑን ሰማሳየት ሐሳብ ሳይሆን በሐዋርያት የተሰበከውን ሃይማኖት መሆኑን መግለጥ ነው ዊ ውሳኔና ዕውቀት በላይ መሆን ይገልጽ ዘንድ ጌታችን ደቀ መዛሙርቱን ስለ ማንነቱ ጠይቋቸው ነበር ይህን የሃይማኖትን ከሥጋ መድኃኒታችን ኢየሱስ ከርስቶስ በቂሳርያ እርሱም እናንተስ ማን ትሉኛላችሁሃ አላቸው ስምዖን ጴጥሮስም መልሶ እንተ የሕያው የእግዚአብሔር ልጅ ከርስቶስ ነህ አለው ጌታችን ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው የዮና ልጅ ስምዖን ሆይ አንተ ብፁዕ ነህ በሰማይ ያለው አባቴ ነው እንጂ ሥጋና ደም ይህን አልገለጠልህምና ማቴ ኖት ስጦታ ባትሆንና የሰው ልጅ በሥጋዊ ደማዊ ዕውቀት የሚመረምራትና ሃይማ ታ ጴጥሮስን በሰማይ ያለው አባቴ ነው የሚያውቃት አንዲሁም የሚያቀናት ብትሆን ኖሮ ጌ እንጂ ሥጋና ደም ይህን አልገለጠልህም ባላለው ነበር የሃይማኖት ስጦታነትንና ሰጪውን የሚንቁ ቀደም ሲል እንዳነሣነው ስጦታ ከቡር ነው በተለይም ደግሞ ሰጪው በአካለ ሥጋ አብሮ የማይገኝ ከሆነ ለስጦታው የምናደርገውን ጥንቃቄ ይጨምረዋል ፍጹም ሰው ፍጹም አምላከ የሆነው አምላካችን ኢየሱስ ከርስቶስ በሥጋ ማርያም ተገልጦ በዚህ ምድር በሚመላለስበት ጊዜ የሰጠን ስጦታ በመሆኑ የሃይማኖትን ከቡር ስጦታነት ያጎላዋል በተለይም ሰጪው ከርስቶስ የ ዓመት ከ ወር በምድር የመቆየት አምላካዊ ዕቅዱን ፈጽሞ በአካለ ሥጋ በፅርገት የተለየን በመሆኑ ሃይማኖት የአደራ ስጦታችን ጭምርም ነው ክር ግን በተለያየ ጊዜ የተነሥ መናፍቃን ስጦታን እንዴት ማከበር እንዳለባቸው በሕሊናቸው መታወር ምከንያት ሳያውቁ ሰጪውን አሳዝነዋል ሃይማኖትን ተቀብሎ ስጦታነቷንም አከብሮ አስከ ሕይወቱ ፍጻሜ ድረስ ጠብቆ አቆይቶና ለተከታዮቹ ሁሉ አውርሶ የዕረፍተሥጋው ዕለት በቀረበች ጊዜ ቅዱስ ጳውሉስ ሩጫዬንም ጨርሻላህ ዝኒ ከማሁ ገጽ ግዕ መ ውት ችሩ ጠብቄአለሁ ጢሞ ያለላትን ውድ ስጦታ ። ሥርዐት ያለው አገልግሎት ነው ነፍስንና ሥጋን ካሉበት ጠርቶ አዋሕዶ ሕይወትን መስጠት ደግሞ በፍጡር ሳይሆን በፈጣሪ የሚፈጸም ነው የቁም ሞትና የሕይወት ስጦታነት ከላይ ያየነው የነፍስና የሥጋ መለያየት የሆነውን አንዱን የሰው ሞት እኢይነት ነው ሁለተኛው የሞት አይነት የሰው ልጅ ነፍሱና ሥጋው ሳይሰያዩ በሕይወተ ሥጋ እያለ መገፈሰ እግዚአብሔር ሲለየው የሚሞተው ነው ለስም አጠራሩ ከብር ምስጋና ይግባውና ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ከርስቶስ ተከተሉኝ ካላቸው መካከል አባቱን ቀብሮ መጥቶ ሲከተለው ያሰበውን አንድ ሰው ሙታናቸውን እንዲቀብሩ ሙታንን ተዋቸው ብሎት ነበር ሱቃዐ ነፍሱ ኪሥጋው በመሰየቷ ሞተ የተባሰውን ሰው የሚቀብሩት ነፍሳቸው ከሥጋቸው ባትለይም ከእግዚአብሔር ሰብእናቸው ስለ ተለየ ሙታን ተባሉ ቅዱሰ ጳውሎስም ከአግዚአብሔር በሚለይ ኃጢአት ውስጥ ያሉትን በበደላችሁና በኃጢአታቸሁ ሙታን ነበራችሁ ሲል ተናግሯል ኤፌክ ስለዚህ ለዚህኛው ሞት ደግሞ መቃብሩ ኃጢአት ነው በዚህኛው መቃብር ውሰጥ ነፍስ ወይም ሥጋ ሳይሆኑ ሙሱ ሰብእና የሚቀበር ነው ከእንደዚህ ዓይነት መቃብርም ሊያወጣና ሕይወትን ሊሰጥ የሚቸል እግዚአብሔር ነው ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወትን ሰጠን ይህም የአግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም እንዲል ሐዋርያው ኤፌ የሞት ሞትና የሀላለማዊ ሕይወት ስጦታነት ሦሰተኛው የሞት አይነት የሞት ሞት ነው ይህም አዳም ዕፀ በለስን በበላ ጊዜ የሞተውን ሞትና ዘላለማዊ ሞትን ያካትታል ሪ ሪምሪያ ሪተታ ዕያጎ ዖያምሥው ምታ እግዚአብሔር አምላክ ከፍቅሩ የተነሣ ሁሉን ሰአዳም ከሰጠው በኋላ ገር ግን መልካምንና ከፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ ከእርሱ በበላህ ጊዜ ሞትን ትሞታለህና ብሎት ነበር ይህንንም አልዓዛር በሞተ ጊዜ ፈጽሞት ዮሒ ያየን ሲሆን ቅድሰት ነፍሱን ከቅዱስ ሥጋው ጋር በማዋሐድ ከሙታን ተነሥቶም ወደፊት ለሚያደርግልን ትንሣኤ በከር ሆኗልበቸቆሮ መእ ጨፌ አዳም ግን ይህን ተላለፈ ት የሥጋ ሞት አይደለም ን ን የሚለይ እንደ ዲያ ጦጥፋት እንጂ የሕይወት አጦት እንጂ የሥጋና የነፍስ ቢሎስ ያለ መለያየት ሦ ነፍሰቸው የተለያዩባቸውማ ምግባራቸው የቀና ከሆነ ሕያው አደሚንለን የክ ፀይተናልካ ለሕያዋን አግዚአብሔር ሞትን አልፈጠረምና የሕያዋንም ጥፋት ደስ አያሰኘውምና ጥበ እንዲል ጠቢቡ ይህን አባ ዮሐንስ ኦሊቨር ኖር ከክ ኣዛ ዐበኩኬፎሙን ሕይው የሚሰጥ በሚለው መጽሐፋቸው አንደሚከተለው ያ ከ ብ በትኝ ብራሩታል የአዳም ተፈጥሯዊ ኩነት ሕይወትን ከሚሰጥ ከእግዚአብሔር ጋር በአንድነት መኖር ነበር ነገር ግን በውድቀቱ የተፈጥሯዊ ኩነቱ ስብራት ገጠመው ከሕይወት ጋር ያለው ግንኙነት ተቋረጠ በትከከል ለማስረዳት ያህል ማንም ሰው ሃፈፕሯዊ ምያዖኦ አይሞትም ምከንያቱም እግዚአብሔር የፈጠረው ተፈጥሮ በውስጡ ሞት የለበትም ይልቁንስ ሞት በእግዚአብሔር ፍጥረታት ጥንታዊና ግሩም ሸራ ሯቨከፅ ቨክ ላይ የተረጨ የሰው ጥቁር ቀለም ነው ሞት በዔደን ነት የተሠራው የኢተፈጥሯዊው የኃጢአት ሥራ ውጤት ሲሆን ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ሁሱም ወንድ ሴትና ሕየን ወርሶታል የተቀረው የሰው ዘር ከአዳምና ከሔዋን ውድቀት የወረሰው ኃጢአታቸውን ሳይሆን ሞትን ነው አዳምና ሔዋን ለራሳቸው ኃጢአት ራሳቸው ተጠያቂዎች ነበሩ ሞት ግን በሁላችንም ላይ ተንሠራፋ ይህንን ዐምደ ሃይማኖት ቅዱስ ቄርሎስ የሮሜን መልእከት በተረጎመበት መጽሐፉ አንደሚከተለው ገልጾታል ዑ ዜኢኤጮ ዱሙሙሙኤኢመሙመ መመ መመ ከክ ነዛ ክዌና ሪኩፍዮ ዐየ ፐክዩ ከዐ ፐ ሾርዩ የ የፎነፎዮ ለርከ ፎ ኮ በበፀ ሄከ ባርበበፎ አዎ አዳም በርግጥ ወድቋል መለኮታዊ ትዕዛዝን ቸል በማለቱም በሞት እና በሙስና ርዐወዞዞ ተኮንኗል ነገር ግን ብዙዎች በእርሱ ምከንያት አንዴት ኃጢአተኛት ሊሆኑ ይቸላሉ። ሞትም የሕይወት አካል ነው እንጂ የሕይወት ባላንጣ አይደለም እንዲያውም ይህ ሞት አስቀድመንም እንደገለጽነው የሕይወት ሰጦታ ነው አንድ ሰው ውድ ስጦታ ተሰጥቶት ስጦታውን በትከከል ካልያዘ ወይም ካልተቀበለ ሰጪው ሴላ ስጦታን አይሰጠውም ሞት ለሰው ልጆች ሁሉ የተሰጠ ሰጦታ ነው ይህን ስጦታ ያልተቀበለ ትንሣኤ የተባለው ሌላኛው ስጦታን ማግኘት አይችልም ስለዚህ ትንሣኤን ያገኙ ዘንድ ሳይሞቱ በሕይወተ ሥጋ ያረጉት እነ ቅዱስ ኤልያስ እንኳን ሞትን ለመቀበል ወደ ምድር ይወርዳሉ ሴቶቸ ሙታናቸውን በትንሣኤ ተቀበሉ ሌሎችም መዳንን ሳይቀበሉ የሚበልጠውን ትንሣኤ እንዲያገኙ እሰከ ምት ድረስ ተደበደቡ ፅብቭ እንዲል የሞትን ስጦታነት በገለጸበት ታዋቂ መጽሐፉ ፈረንሳያዊው የፍልስፍና ሊቅ ጃኬስ ዴሪዳ በሞት አንጂ በሌላ ከስተት የማናገኛቸውን ነጥቦች ያነሣል ሞት አይተኬነትን ዕመሀጩጋበኳ ልዩ መሆንን ህዘፋፀ እና ብቸኛነትን ፎህሑኳ ይሰጠናል እንደ ዴሪዳ አገላለጽ ማንም ሰው ሲነጥቀን የማይቸለው ሀብት ሞት ነው ሰዎች ያለን ሁሉ ነገር የሚተካና ሌሎችም ሊወስዱብን የሚችሉት ነው ሞታችን ግን ማንም ሲወሰድብን የማይችለው ነገር ነው ሞታቸን አይተኬነታችንን ያረጋግጣል ሙያችን ሊተካ ይችላል ሀብታችን ሊተካ ይቸላል ባለን ነገር ሁሉ ብቸኛ ላንሆን እንችላለን በሞታችን ምከንያት ግን አይተኬና ብቸኛ ነን ማንም ሰው በኔ ቦታ የኔን ሞት ሊሞት አይቸልም ስለዚህ ሞት አይተኬነቴን ሰጥቶኛል በመሆኑም ለዚሀቾ ዓለም እኔ በእኔነቴ ብቸኛ ብርቅ ነኝ ማለት ነው ይሄ ብቸኛነቴ ጩዘ ደግሞ ኃላፊነት የሚሰማኝ ናፎሠዐክ አንድሆን አድርጎኛል ጸኣዓ ናገሐ ፐከዩ ሺ ክ ህበኮሮየከ ርከ ኮር ዜጩሣብ በተፊጥሮው ቃድሏል ሀይዲፒር የተባለው ጀርመናዊው ፈላስፋም እንዲህ ይዕል ማንም ሰው የአንድ ሰውን ሟችነት ሲነጥቅ አይችልም ሴላውን ለማዳን ራሱን ለሞት ሊሰጥ ይችላል መሰዋት ነው እንጂ የሌላውን ሞት ማስቀረት በእርግጥ አንድ ሰው ክር ግን ይህ ማለት ራስን ለሌላው አይደለም ይህን የሀይዲገርን አገላለጽ ዴሪዳ ይበልጥ ሲያብራራው የሚከተለውን ብሏል ሙሉ ሕይወቴን ለሌላ ሰው ልገብር አቸላለሁ ልሞት ለትም ይህን በማድረግ በአንድ በተወሰነ ሁኔታ የምተካለት ነገር ብቻ ነው አችላለሁ ነገር ግን ወይም የማድንለት ከፊሉን መቼቹም ቢሆን ምንም ባደርግ ሞቱን ላስቀርለት አንደማልችል ግን አውቀዋለሁ ስለዚህ በፈረንሳይኛ ያለ አንድ አባባልን በመግለጽ እንዲህ ማለት ይቻላል ማንም ሰው ሞትን ሲሰጠኝም ሆነ ሊነጥቀኝ አይችልም ቢገድለኝ እንኳን የምሞተው የራሴን ሞት እንጂ ገዳዬ ሞቴን ሰጥቶኝ አይደለም በመሆኑም ሞት ሊወሰድ ሊዋስ ሊዘዋወር ሊሰጥ ሊተላለፍ አይችልም ስለዚህ ሞት ለሁሉም የተሰጠ ሊታጣ የማይችል ስጦታ ነው የሞትን ስጦታነት የቤተ ከርስቲያናችን ቅዱሳን ሊቃውንትም የሚመሰከሩት ነው አስኪ ቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊና ጎዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ የሚከተለውን የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ እንዴት አንደተረጎሙት በማስተዋል ይህን አንረዳ እግዚአብሔር አምላከም አለ እነሆ አዳም መልካምንና ከፉን ለማወቅ ከእኛ አንደ አንዱ ሆነ አሁንም እጁን እንዳይዘረጋ ደግሞም ከሕይወት ዛፍ ወስዶ እገዳይበላ መ ኮሁ ኮዩ በበፀ ሄከ ባርበበፎ ሥዙቫ የሣሰከት ሒኪይርጦት ለዘላለምም ሕያው ሆኖ እንጻይኖር ስለዚህ እግዚአብሔር ከዔድን ዝት እስውጣው የተገኘባትን መሬት ያርስ ዘንድ አዳምንም አስወጣው ወደ ሕይወት ዛፍ የሚወስኗውንም መንገድ ለመጠበቅ ኪሩቤልንና የምትገለባበጥ የነበልባል ሲይፍን በዔድን ገኑት ምስራቅ አስቀመጠ ዘፍ ን እም ከገነት ዛፍ ሁሱ እንዲበላ ነገር ግን ከዕፀ በለስ እንዳይበላ ትዕዛዝ ተሰጥቶት ነበር ይህን ትኔዕዛዝ ካልተቀበለም ሞትን እንደሚሞት አግዚአብሔር አስቀድሞ ነግሮታል። የሚለው የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምስከር ነው ዘዳጋኃክ ፋ ዉይወትን የሚሰጥ ጸሳተ ሃይማኖትን ሰንጸልይ ስለ አብ ስለ ወልድና ሰለ መንፈስ ቅዱስ በምንመሰከርበት በምድር ላይ የነበረው ውኃም ሆነ ምድር በራሳቸው ሕይወትን ለመያዝ ተመሳሳይ የመንፈስ ከፍል በመንፈሰ ቅዱሰም አናምናለን አርሱ ጌታ ሕይወትን የሚሰጥ የሚል ንባብን ጎዱስ ሥራ ያስፈልጋቸው ነበር ዶሮዋ እንቁላሎቹን እንደታቀፈችና ሙቀት ሰጥታ ጫጩቶችን እንደምታስገኝ ሁሉ መንፈስ ቅዱስም በውኃው ላይ ሰፍፎ ጣዕመሕይወትን እናገኛለን ይሀም እሳድመን በምዕራፍ አንድ እንዳየነው በኩነታት ሦስትነት አብ ልብ ወልድ ቃል መንሩሰ ዋዱስ ደግሞ እስትንፋስ ሕይወት አንደሚባሉ እና መንፈስ ቅዱስ ሰለብና ሰወልድ በባሕሪይ ሕይወትን የሚሰጥ ነው በመሆኑም የአብና የወልድ የባሕሪይ ሐይወታቸው መፈሰ ቅዱስ ነው በአብ ልብነት የባሕሪይ ለብዎት በወልድ ቃልነት የባሕሪይ ነቢብ አና በመንፈስ ቅዱስ አስትንፋስነት ወ ዚ የባሕሪይ ሕይወት ያለው አግዚአብሔር ሕይወት ለሰው መሰጠቷ እግዚአብሔር ሰውን በአርአያውና በምሳሌው ሲፈጥረው መስጠት በማይታከተው ባሕርዩ በመስጠት በጸጋ ሕይወት ያላቸውን ፍጥረታት ትይዝ ዘንድ ምድርን አዘጋጃት ምድርም ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ሕይወት ያላቸውን ፍጥረታት ለመያዝ የተሰናዳች ሆነቸ ይህ ሁሉ ሲሆን ዕፅዋት አንስሳትና ሰው ገና አልተፈጠሩም ነበር ወንጌል ቅዱስ ገጽ ቋይወትን ሰጥቶት ነበር በበፀ ሄከ ባርበበፎ የጫኒክት ኪኢርት ፎፎጨኤቄፍፍፍስ እግዚኣብኤር እምላከም ሰውን ከምድር አኗር አቢሂው በአፍጐዔውም የሕይወት እስትንሩሰን እፍ ኢላበት ሰውም ሕየው ነፍስ ያሰው ሆነ። ጭቃ ላይ ከወደቀው ስጦታ ይዕቅ ተቀባዩ ሰጪውን አንዳላከበረ ግጽ ነው ስለዚሀ ሰጪው ሴላ ስጦታን ሰዚህ ሰው አይሰጠውም አግዚአብሔር የሰጠውን ይ በገዛ እጁ የሚያጠፋ ወይም ራሱን የሚገድል ሰውም አንዲሁ ፈጣሪውን አላከበረምና በቤተ ከርስቲያን ሥርዐት ጸሎተ ፍትሐት አይደረግለትም ይህም ስጦታ ተሰጥቶት ጸንስን ማቋረጥና የመሳሰሰው ግብር ሁሉ ከዚህ ጋር በተያያዘ የሕይወትን ስጦታነት አንዳለመቀበልና አንዳለማከበር ይታያል ስጦታ እገሌ ማስታወ ተብሎ እንደሚገለጸው ሁሉ በሕይወት ስጦታነት ሕያው ነፍስ ያለው ሰው ሁሉ የሰጪው የእግዚአብሔር ማስታወሻ ነው ለዚህም ነው ሰውን በአርአያ ሥላሴ የተፈጠረ ሕንፃ ሥላሴ እያልን ፈጣሪን የምንዘከርበት ጌታም ስለመስጠት ሲያስተምር ድሆችን ስናይ እርሱን ማስታወስ እንደሚገባን በሚጠቁም ሁኔታ ከሁሉ ከሚያንሱ ከእነዚህ ወንድሞቼ ሰአንዱ እንኳ ስላደረጋችሁት ለእኔ አደረጋችሁት ብሏል ማቴ ፋፋ ሕይወትና ውኃ ቀደም ሲል በኦሪት ዘልደት ዘፍጥረት መጽሐፍ ላይ የእግዚአብሔር መንፈስ በውኃ ላይ መስፈፉን ገልጸን ነበር አዲስ ሕይወትን በማግኘት ስለምንወለድበት ጥምቀትም ጌታ ሲናር እንዲህ ብሏል ው ድርሳነ ማርያም መር ተስፋሚካኤል ታከለ በኢኢተቢከበሲትቤማጮማኅበረ ቅዱሳን ከቲት ዓም አዲስ አበባ ገጽ በበፀ ሄከ ባርበበፎ መ የመሰጠት ሕይወት እውነት እውነት አልሃለሁ ሰው ከወኃና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወኗ እግዚአብሔር መንግሥት ሊገባ አይችልም ዮሐ የሰው ልጅ ከርስቶስን አሰክልተከተለ ድረሰ ሙት እንደሚባል አስቀድመን ዐይተናለ ከርስቶስን መከተል የሚቻለው ደግሞ በምሥጢረ ጥምቀት እንደገና መወለድ ሲቻል ነው ይህ ምሥጢርም በውኃ የሜፈጸም ነው ካለ ውኃ መወለድና መኖር ካልተቻለ ውኃ ምን ያከል ከሕይወት ጋር እንደሚያያህ የሚያመለከት ነው በውኃ መጠመኃችን ሥጋን ለማንጻት ሳይሆን ከክርሰቶስ ተለይቶ ግዑዝ የሆነውን ልባቸንን ለመለወጥና አዲስ ሕይወትን ለማግኘት እንደሆነ ነቢዩ ሕዝቅኤል እንዲህ ገልጾታልፁ ጥሩ ውኃንም እረጭባቸኋለሁ እናንፉቀም ትጠራላቸሁ ከርክሰታቸሁም ሁሱ ከጣዖቶቻችሁም ሁሉ አጠሪቸኋለሁ። ሉቃ ይጸልልሻል የሚለው ቃል መጽሐፉ በተጻፈበት በፅርዑ ልሳን ኤፒሰኪያዞ « ሲለው ይህም ቃል በሴሎች የሐዲስ ኪዳን ቦታዎች የተጻፈ ነው ጌታ በደብረ ታቦር ከምሥጢር ሐዋርያት ጋር ሳለ የደመናው ግብር ብሩህ ደመና ጋረዳቸው በሚል አገላሰጽ ተገልጾ ነበር ማቴ ማር ሉቃ ቅዱስ ጴጥሮስ በጥላው የሚጋርዳቸው ሕሙማንም እንደሚፈወሱ በሐኞ ላይ የተጻፈ ነው መጽሰልን ወይም መጋረድን የሚጠቁመው ይህ የፅርዑ ቃልም ሆነ መሰፈፍ የሚለው የብሱዩ ቃል ተመሳሳይ ናቸው መንፈስ ቅዱሰ በወኃ ላይ ሰፍፎ ምድርና ውኃ የጸጋ ሕይወትን አንዲይዙ አዘጋጃቸው ማነጎጸንንም የሚያዘጋጀው የጸጋ ሕይወትን አንዲሰጥ ነው አሁን ግን የባሕርዬ ሕይወት ሲጸነሰ ነው ሌሉቸ እናቶች የጸጋ ሕይወትን ሲጸንሱና ሲወለዱ የሚደረግላቸው የማዘጋጀት አይነት በቂ አይደለም ስለዚህ ቅዱስ ገብርኤል እንዳለው መንፈስ ቅዱስ በአርሷ ላይ መጣ የለዑል ኃይልም ጸለላት ስለዚህ ደግሞ ከአርሷ የተወለደው ቅዱስ የእግዚእብሔር ልጅ ተባለ እንጂ ሕይወት በጸጋ የተለገሰው የሰው ልጅ ብቻ አልተባለም ሰለዚህ ድንግለ አምላከን የወለደቾ የኮር እንጂ ተረፈ አርዮሳውያንና ር አ በሚሊኒየሙ በታተመው መጽሐፍ ቅዱስ ላይ ይጸለልሻለ የሚለው ይጋርድሻል በሚል ይጋርዳቸዋል የሚለው ያርፍባቸዋል በሟል ተቀይረዋለ ቃሉ ነው ሆኖም የፀርዑ ታል ግን ሁሉም ጋ አንድ ነው ያ ይለይ እንጂ ሐባኩ አንድ የመሰጠት ሕይወት ስጠት ባሕርዩ የሆነ አምላካችን ልጆችን በስጦታነት መስጠቱ ሳይበቃው ብእርሱ የሚያምን የዘላለም ሕይወት አንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ እንዲሁ ወደደን ክር ግን ምሥጢሩ ከዚህም የሰፋ ነው የሰው ልጅ ከመጠመቁ በፊት የነበረው ኃጢአት በምሥጢረ ጥምቀት ሱታፌ ይደመሰሳል ከጥምቀት በኋላ በሚሠራው ኃጢአት የሚያጣውን ሕይወትስ አንዴት ያገኘዋል። ድንግል ግን በዮሐንስ ቤት የነበረችው ከዚያቾ ሰዓት ጀምሮ ብቻ አልነበረም በዕለቱ ወደ መስቀሱ ሥር ከመምጣቷም በፊት በዮሐንስ ቤት ነበረቸ ይህንን ርቱዓ ሃይማኖት ሲያስረዳ እንደሚከተለው ያስነብባል ድንግል ሆይ በእውነት በዮሐንስ ቤት ያለቀስሸው ለቅሶ አሳዛኝ ነው ድንግለ በዮሐንስ ቤት እያለች ስለካደ ስለ ጴጥሮስ ለቅሶዋን ከፈጸመች በኋላ ወደ ዮሐንስ ላከቸ እያለቀሰም ወደ አርሷ መጣ ስታለቅስም አገኛት ድንግል ማርያምና ዮሐንስ ሁለቱም በአንድነት ስለ ጌታቸን ስለ ኢየሰስ ከርስቶስ ያለቅሱ ነበር ድንግልን ግን ልጄን ስላላገኘቸው ታላቅ ኀዘን ይከብባት ነበር በዮሐንስ ቤት ሳለችም ዳግመኛ ወደ ኀዘኗ ተመለሰች ዮሐንስንም ዮሐንስ ሆይ ወደ ቀራንዮ መንገድ ትመራኝ ዘንድ አምልሃለው ዮሐንስ ሆይ ከእኔ ጋር ወደ ጎልጎታ ትሔድ ዘንድ እማልድሃለሁ ሲሰቅሉት ፈጽሜ አላየሁትምና አመቤታችን ወደ መስቀሉ ሥር ከመሐዷ በፊት ከዮሐንስ ዘንድ እንደነበረች ሣብረ ሕማማት ላይም ተጽፎ ይገኛል ወሶበ ርአዮ ለአግዚኡ ስቁለ ደንገዐ ወሐዘነ በኩሉ መንፈሴ ወአወነዘት ዐይኑ አንብአ መሪረ ወሖረ አንዘ ያፈጥን ወበጽሐ ኀበ ሀለወት እግዝእትነ ማርያም ድንግል ወይቤላ ኦ አግዝእትየ ማርያም እመ ለእግዚአብሔር ቃል ተንሥኢ ወንኢ መመ ወንጌል ቅዱስ ዘእግዚእነ ወመድኃኒነ ኢየሰስ ከርስቶስ ዘዜነወ ማቴዎስ ወማርቆስ ሉቃስ ወዮሐንስ ንባበና ትርጓማው ተስፋ ገብረሥላሴ ዘብሔረ ቡቢሏጋ ዓም ገየ ርቱዓ ሃይማኖት ሠምህር ተስፋ ሚካኤል ታከለ በኢኢተቤኪበሲትሚመ ማኅበረ ቅዱሳን አዒስ አበባ ዓም ገጽ በበፀ ሄከ ባርበበፎ የመሰጠት ሕይወት ። በዕረፍቷ ጊዚ ኣሌ እ ሰጉለፀ ነዘ ብላው ነበርና በደጋሚ ኢነተፏ ስ ያ ሰጣት ት ሆና ተ ሥሪት የምትሆነኝ ሁር ሰደንግለ ስትሰጥ ሰጥታለ ሀገሪ ነባለቸ ለኢትዮጵያ የዐሥራት አሩ ዝከባከብ ሰጪውን የሚያስደስቴኑ ኢትዮጵያውያን የኦ ይር አንደበትም በዚህ ምክንያት ማርያም በዚያው ጊዜ ሰለዚህም ነው ስጦታቸውን ላከ ልዩ ስጦታ የሆነቸውን ር የሚያመሰግኗጎ ከኢትዮጵያውን ሂሰውን ስም ማጣት ከጭ ነው ሕፃናት አባሮሽ ወይም ሌባና ፖሊስ የተባሉ ጨዋታዎችን ሲጫወቴ ስጠኝ ይላሉ ድብብቆሽ ሲጫወቱም ተደፍቶ ሳለ የሚደበፋት ልጅ ሓየሀ እምዩ ማርያም ዐይንህን ድፍን ታድርገው ይላሱ ባልተጠሩበት ሰው የጠራቸው ሲመስላቸው የማርያም ብቅል አየፈጨሁ ነወ በሣለ የስጦታቸውን የድንግልን ስም በሁሉ ነገራቸው ያስገባሱ ሰውነት ላይ ጥቁር ነገር ከወጣም ማርያም የሳመቾኝ ማለት የተለመደ ነው ሕየናት ወድቀው ሳይጎዱ ከተገኙም ማርያም ጠብቃቸው ከ ደራሸቷ ይመሰከራል ነፍስ ያላወቀ ሕፃን ብቻ አያጫወተቸው ነው ይባላል ሲደበቁ አንዳያያቸው ፌንጣ የመሰለ ቢጫ ሰማያዊ ቀለም ያለውን እንስሳ የማርያም ፈረስ በማለት ይጠሩታል በሰማይ ላይ ያለን ውብ ቀስተ ደመናን የማርያም መቀት ትንን የአጅ ጣትም ማርያም ጣት ማለታቸው አዲስ አይደለም አንዲት አርጉዝ ሴት ልትወልድ በቀረበችበት ጊዜ ምጥ ያቀላል በሚል የምትይዘው የሸንበቆ ዘንግ የማርያም ዘንግ ይባላል እርጉዚ መድረሷን ዐይቶ የሚጠይቃት ሁሉ ማርያም ትቅረብሸ ብሎ ይመርቃል ምጡ በጠነከረበት ጊዜ አብሯት ያለ ሁሉ ማርያም ሀገራችን ኢትዮጵያም አንደዚሁ ድንግለን ከመቀበሏ በፊት ራሷ በዐሥራት ሀገርነት ሰድንግል መሰጠት ነበረባት በመሆኑም አመቤታችን ጌታን ይዛ ወደ ግብፅ ቀጥሎም ወደ ኢትዮጵያ ከተሰደደች በኋላ በዐሥራት ሀዝነት ኢትዮጵያን ባርኮ ለድንግል ሰጣት ይሄ ማርያም በማለት ይማጸናል ከወለደችም በኋላ የሚጠይቃት ሰው እንኳን ማርያም ማረችሸ እንኳን ማርያም ሁለት አደረገችሽ ወይም እንኳን ማርያም የፊቱን ወደ ጀርባሽ አዞረቸልሸ በማለት ደስታውን ይገልጣል በጊዜው የሚሠራውም ገፎ የማርያም ገንፎ ወይም የማርያም መሸኛ ይባላል ጠያቂዎቹ ከአራስ ቤት ሲወጡም ማርያም ዝኒ ከማሁ ገጽ በበፀ ሄከ ባርበበፎ የመሰጠት ሕይወት የመሰጠት ሕይወት ሠ እና አምሳል ከመፈጠሩም ጋር ሌሎቹ ፍ ኦ በሸልም ታውጣሸ አምየ ማርያም ጭንሸን ታሙቀው ወይም አራስ አንበሳ ታድርግሹ ጥረታትን በበ ጋም የምድር ፍጥረታት ሁሉ በተገዢነት ተሰጥተውታሲ ይነት ይገዛና ያስ ተዳድር በማለት ይሰናበታሉ የተወሰደው ወንድ ልጅ ሆኖ በተፈጥሮው ግርዘት የማያስፈልገው ከሆነ የማርያም ግርዙ ብውን በአርኣያችንና በኣምላላችን አንፍጠር የሕ ርእ ተብሎ ሳይገረዝ ይተዋል ስሙም ፍቅረ ማርያም ወልደ ማርያም ሀብተ ማርያም አራዊትን የሰማይ ወፎትን እንሰሳትንና ምድርን ህለ ሣዎችንና የምዴር በምድ ተብሎ ሊጠራ ይቸላል የሚንቀሳቀሱትን ሁሉ ይግዛ ብዙ ተባዙ ምድርንም ሙስነት ጭነ ርም ላይ ም የባሕርን ዓሣዎቸንና የምድር አራዊትን የሰማይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሱ ግዙአቸው የሚዘራውንና የሚበቅለውን በምድር ሁሌ በውስጡ ያሰውን ቡቃያ በየፍ ፀፍዞ የቆሎ ተማሪ በእንተ ሰማ ለማርያም ብሎ ከደጅ ሲለምን ሰጋሾችም የማርያም አንግዳ ከደጅ ቆሟል በማሰት ያከብሩታል ይሄ ብቻ ሳይሆን በኢትዮጵያውያን አንደበት በጎዘኑም በደስታውም ጊዜ የአመቤታችን ስም ሳይጠራ አይውልምና ብዙ ተመሳሳላይ ሥነ ታሉች ምሳሌዎችና አባባሎች መኖራቸውን ማሰተዋል ይገባል በርግጥም በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ሥር ያለን ኢትዮጵያውያን ስለ ሃይማኖታችን ስጦታችንን በጥንቃቄ የምንይዝ ሰጪውንም የምናከብር ነንና ድንግል ማርያምን እንወዳታሰን በምልጃዋም እንጠለላለን ከዚሀ ከገዢንቱና ከበሳይነቱ በተጨማሪ የሰው ልጅ አምላኩን ይበልጥ የሚመስልበትን ነፃ ሪያድ በተፈጥሮው ተሰጥቶታል ከፉውንና በጎውን ተገዶ ሳይሆን በምርጫው እንዲያከናውን የድርጊቱን ውጤት መዝኖ ነፃ ፈቃዱን በመጠቀም ሰማድረግና ላለማድረግ በዘነት እንዲወስንና እንዲኖር እግዚአብሔር ነፃነትን ሰጥቶታል ሴላው ቀርቶ እዝለአብሔርን የማምለኩንና እንደ ፈጣሪው የመቀበሉን ጉዳይ አንኳን ካለ ምርጫው የሚፈጸመው የግዴታ ሒደት ሳይሆን በምርጫው እንዲፈጽም ነፃነት ኖሮት ነፃ ፈቃዱ ምሉዕ አንዲሆን አድርጎታል ሆኖም ፈቃዱን በመጠቀም በምርጫው ለሚያደርጋቸው ድርቶቸ ውጤታቸውን አስቀድሞ ያመዛዝን ዘንድ መፅአካዊ ዕውቀትን አብሮ አድሎታል ለስፃድሞም ለባዊነትን አስተዋይነትን የባሕርዬው አካል አድርጎ ፈጥሮለታሰ ለድንግል ማርያም የተሰጡ የሰው ልጅ ሰብእናው የተሟላ ይሆን ዘንድ እግዚአብሔር በጸጋ ምልዐት ነበር የፈጠረው የተሰጠውን ጸጋ በአግባቡ ተጠቅሞ በጸጋ ላይ ጸጋ አየተጨመረለት ወደ ፈጣሪው ያድግ ዘንድ በእምላከ አርአያና አምሳል እንዲፈጠር የእግዚአብሔር ፈቃዱ ነበር በእግዚአብሔር ንምእፕ ሎና በ በኢትዮጵያውያን ባሕል እመቤታችን እንዴት አንደተገለፀቸ ለመጠቆም የተጠቀሱትን አብዛኞቹን ሖሳቦች የወሰድኩት ዲያቆን ማለደ ዋስይሁን ስሟ ስንቅ ነው የእመቤቴ በሚል ርእስ በሐመር ኛ ዓመት ቁጥር መጽሔት በግንቦት ዓም ከገጽ ከጻፈው ጽሑፍ ላይ ነው በአንድ ወቅት ወደ ኢትዮጵያ መጣ የተባለ ፈረንጅ በሁሉም ቦታ ማርያም ማርያም የሚል ቃልን በመሰማቱ ኢትዮጵያውያን አካላቸውን ብትቆርጧቸው ደማቸው ውስጥ ማርያም ማርያም የሚል ተጽፎ ታገኛላችሁ በማለት ምልከታወን ገለፀ መባሉንናሌሎች አብያተ ከርስቲያናትም እንደ ኢትዮጵያውያን የማርያምን ፍቅር በልቡናችን አሳድር ስጠን ብለው ይጸልያሉ መባሉን ትከከለኛ ምንጭ ባለማግኘቴ ከላይ እላካተትኩትም ሆኖም አንዳይቀር በሚል በግርጌ ማስታወሻ መጠቆሙን መርጫለሁ ሸው ሷጅ ግን ይህ ሁሉ ተሰጥቶት ወደ በለጠ ልዕለና በማደግ የበለጠ ጸጋን መቀበለና «ባሪውን ይበልጥ መምሰል ሲገባው እንዳስቀመጡት ሳይገኝ ቀርቶ ከነበረበት የጸጋ ታም ቁለቁል ወረደ የተሰጠው የገዢነት ጥብዐት በተገዢነት ፍርሐት ተተካ ቸረው ሀብተ ጸጋ ተግቶ የበለጠውን ጸጋ አግዚአብሔር መቀበለ ሲገባው ያለውንም ዝጠቀ የተለገሰውን አርአያ እግዚአብሔርነትን ይበልጥ ማሳደግ ቢኖርበትም በተቃራኒው በበፀ ሄከ ባርበበፎ በመ የመሰጠ ት ሒሕወት እርኢየ ሰብእንም እጣ የጺጋ ማጣት ብቻ ሳይሀን እንደተፈጠረ ነፍሱ አፍ ሰትባለ አዝ ነበራት ንጽህና ባለመገኙቱ ሰብእናው ቆሸሸነ ባሕርዬውም ጎሰዩለ እንደ ተፈጠረች ንኑ ሆና ካለ ዕድፍ በምልዐተ ጸጋ የምትገኝ አንዲት ነፍስ ሰተሰፋ ድኅነቱ ያስፈለገቸው በሄ ጊዜ ነው ለሐዋርያው ቶማስ ከመልአከ ሞት ሥልጣን በላይ ስለሆነው ከቡር ዋፋ በዕርገቷ ጊዜ ስትገልጽ እመቤታችን ይህንን ጠቁማዋለች መልእከ ሞት አልነካኝም የጨሰማው አበጋዝም አልደረሰብኝም ነፍሴ ለ ድካም ሕማም በደሰታ ተለየች በልጄ ዕቅፍ ተቀመጠች ይዞም ዐሥራ ሁኑ ጊዜ ሳማት ንጽሀት ነፍስ ሆይ በእዳም ላይ አፍ እንዳልሁሽ እንዲሁ አላቪ በምንም በምን አልጎሰቆልሸም ይህ ዓለም መልካም ነው በሰማይም በምድርም በገነትም በመንግሥተ ሰማያት ውስጥም ያሰ በረከት ሁሉ ስለ አ ተፈጥሯልሷና ሰማይም ምድርም ገነትም በመንግሥተ ሰማያት ውሰጥም ያሰ በረከት ሁሱ ሰለዚህቸቾ ንጽህት ነፍስ የተፈጠሩ ከሆነ በሰማይም በምድርም በገነትም በመንግሥተ ሰማያት ውስጥም ከላ ጸጋ ድንግል ያላገኘቸው ለድንግል ያልተሰጣት የቱ ይሆንሃ እንደውም አፒህ ሁሉ ጸጋዎች ከእርሷ በታቸ መሆናቸውን ሲነግረን ስለ እርሷ የተፈጠሩ መሆናቸውን ገለፀልን ለዚህ ነው ቅዱስ ገብርኤልም ጸጋ ሁሉ ከእርሷ በታችና ሰእርሷ እንደሆነ ጸጋን የተመላሽ ሆይ በሚለው ብሥራተ ቃሉ ያረጋገጠልን ሉቃ በዚሁ በድርሳነ ማርያም ላይ ሲያበሥራት ሰማይና ምድርም ለገናናነትሸ ይገዛሉ ማለቱ ተጽፏል በተሰጣት ጸጋ ከፍጡራን ሁሱ በላይ ከፈጣሪ በታቸ በመሆኗ በኦርቶዶከሳዊት ቤተ ክርሰቲያን መልዕልተ ፍጡራን መትሕተ ፈጣሪ ትባላለች በኦርቶዶክሳዊ የአምልኮ ሥርዐት ፈጣሪ እናቱ ሆነሻልና ከሰማይም በላይ ከፍ አልሸ ከምድርና ከፍጥረታትም በላይ ባለ ድርሳነ ማርያም መር ተሰፉሚካሌል ታከለ በኢኢተቤኪበሲትቢሚመማኅበረ ቅዱሳን የካቲት ዓም ለዲሰ እበባ ገጽ ሀ ዝኒ ከማሁ ገጽ የሰበ ነ ዱሙ ዘብርና ባሰ ግርማ ነሸ በመባለ ትመሰፎለፍ ሲቁ አምብርስ ቱ ዘጋ። ዳግመኛም የሰማዕታትን ማደሪያ ተመለከተቾ መላእከትም ከንፋቸውን ዘርግተው በዐይናቸው ወደ ላይ ይመለከታሉ በሰባተኛው በርም የእሳት ብርሃናች ሰገዱ በስምንተኛው በርም ዝናማት ልምሳሚያት ሰገዱላሳት በዘጠነኛው ዝታ መለኮታዊ ምሥጢሩን መቀበል ለሜሚቻላት ለእናቱ በብላነ ር ከ መ ን እሳን ሽር ላ ት ድርሳ ጣም ከነ አንኳን በላይ የሆነውን ክብሩን ለእናቱ እንደገሰጸላት ሲገልጽ ከላይኛው ንባብም አሰቀድም ጊመቤታችን ማርያምም ማንም ሲናገር የማይቻለው ከብሩን ተመሰከተቸ ብ በደ አበ ከተበለቸው በላይ ወይም በእርሷ መጠን ምሥጢርን ይቀበለ ዘንድ ከእርሷ በላይ ወይሥ አኩል ጸጋ ያሰው የለምና እንደ እርሷ ምሥጢር የሚታወቀው የለም አይኖርምም ክር ና አመቤታችን በመስቀሉ ሥር ለተቀበለችው የአደራ ስጦታዋ ለሆነው ዮሐገስ መቀበለ በሚቸለው መጠን የተቀበሰችውን ዕውቀት በጌታ ፈቃድ ሰጠቸው እርሱም በተሰጠው ዘጋ ትጉኅና መጠኑ ሰረድእ አምከመ ኮነ ከመ ሲቁ ያለው የተፈጸመለት ከአርሱ በቀር ሲላ የሊሰነውና ነባቤ መሰኮት ለመባል በቃ ምልዕተ ጸጋ ከዚህ በተጨማሪም ጌታ የሚወዳት እናቱን በመስቀለ ላይ ሳለ ነፍሱን ከሥጋው በፈቃዱ ከመለየቱ በፊት ሊያያት እንደወደደ አመቤታችንም በሞቷ ጊዜ ነፍሷ ከሥጋዋ ከመለየቱ ፌዴ ው መዓ ን ውዳሴ ማርያምና ቅዳሴ ማርያም ቅዱስ ኤፍሬምና አባ ሕርያቆስ የደረሱት ንባቡና ትርጓሜው ትንሣኤ የመጻሕፍት ማሳተሚያ ድርጅት አዲስ አበባ ዓም ገጽ የከርስቶስ አስደናቂ የልደት ምሥጢር በቅዱስ ያዕቆብ ዘሥሩግ ድርሳን መጋቤ ሐዲስ ሮዳስ ታደሰ ዓም ገጽ የግርጌ ማስታወሻ ደርሳነ ማርያም መር ተስፋሚካኤል ታከለ በኢአተቤክበሲትቢሚመማብበረ ቅዱሳን ፍት ዓም አዲስ አበባ ገጽ ኒ ከማሁ ገጽ ወንጌል ቅዱስ ዘእግዚእነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ከርስቶስ ዘዜነወ ማቴዎስ ወጣርቆስ ሱቃስ ወዮሐንስ ንባቡና ትርጓሜው ተስፋ ገብረሥላሴ ዘብሔረ ቡልጋ ዓም ገጽ ሼ በበፀ ሄከ ባርበበፎ የመሰጠት ሕይወት ቤኔት ልጄ በመስት ሥር ልጅሽ ይሁን ብሎ የጣትን ውድ የመሩ ልጄን ስጦታጥ ዮሐስን ልታየው ወዳ ነበር እንዲህ ብላም ጸሰየች አምላኬ ኢየሱስ ከርስቶስ ሆይ ጸሎቴን ለመናዬን ስማኘ ታናሹ ዮሐገስንም ላከልኝ አይቹው አደሰት ዘንድ አወዳሰሁና ዳግጣኛ ወንድሞቸሀ ሐዋርያትን ሁሉ ላከልኝ በሰጠኸኝ ጸጋም አምናለሁ እንደምትሰግዛ ንተ ዘንድ የፈለግሁትን ሁሱ እንደምትሰጠኝ አምናለሁ እያለች ጸለየችመጫ በሰማይ የምትኖር ጌታዬ በአ የተሰጣትን በመጠበቅ ወደር የሴላት እንደ መሆኗ በዚህም ሰጪውን ልጄን ከማንም በላሬ የምታስደስት ናትና ዮሐንስን ከሁሉ በፊት ልታየው ወደደች በሰጠኸኝ ጸጋም አምናለሁ በሚለው ንግግሯም እርሱ የሰጣት ሁሉ እንደሚያስደስታትና ፍቅሯንና ሃይማኖቷዝ እንደምትሰጠኝ አምናለሁ በሚለውም ፍጹም ተስፋዋን ገለጠች ስጦታዋ ዮሐንስን በዕውቀት እና በሕይወት እንደ መራቸው በዮሐንስ በኩል የተሰጠናት እኛንም እንዲሁ ትመራን ዘንድ ምልጃዋ አይሰየን በዮሐንስ በኩል እኛ ሁላችን አመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በዮሐንስ በኩል ለተሰጠናት ለእኛ እጅግ የምትራራ በምልጃዋም ዘወትር የምትጠብቀን የመስቀሉ ሥር እናታችን ናት ዮሐንስን በመስቀሱ ሥር ልጄ አድርጋ ከተረከበቸው በኋላ ሰእርሱ ከእናትም በላይ በመሆን ሰጪውን አንዳስደሰተቾ ሁሉ በመስቀሉ ሥር በተወዳጁ ሐዋርያ በኩል ለተሰጠናት ለእኛም እንዲሁ ከእናት በላይ የሆነች እናታችን ነቸ በምልጃዋ የምትጠብቀን ከቃል ኪዳኗ በረከት የምታሳትፈን የድኅነታችን ፍጽምት ምከንያት ናት የቅዱስ አምላካችን የከርስቶስ እናቱ ናትና እመ አምላከ እንደምንላት ለዮሐንስም በመገፈስ እናቱ ትሆን ዘንድ በመስቀል ተሰጥታዋለችና እመ ዮሐንስ እንደምንላት ለእኛም በዮሐገስ በኩል እናታቸን ትሆን ዘንድ ተሰጥታናለችና አመ ብዙኃን እንላታለን እናታችን እንደ መድርሳነ ማርያም መር ተስፋሚካኤል ታከለ በኢኢተቤኪበሲትቤሚሙማኅበረ ቅዱሳን የካቲት ዓም አዲስ አበባ ገጽ የመሰ ሥል መን በልጅነት የተሰጠናት አኛን በእውነትና በሕይወት በደበበ ተ አንጓዝ ሟ ናለች ቅዱስ ረፍቷ በደረሰ ጊዜ ገነትንና ሲለን ጊራ በሻ ዘወትር ከልጄ ። ለዚህ ጦ በ አግዚአብሔር ስምሽ በእሣ በግጎሴተ ጽጌም ይህን ታሪከ ደራሲው እንደሚከ ተለው ተ ቀሻቶታል ው ቦህ ታሪከ በቅዳሴ ማርያም ትርጓሜ ምዕራፍ ሁለት ወሥሉጥ ስምኪ በኀበ እግዚአብሔር ሰወየውን ለምን ካድከ ይፆ ም ነው ደገግልን በነዳሴ ማርዞ ወ ስምኪ አብሔር ዘንድ በማማለኤ የሠለጠነ ነው የምንላት አሐዱ ነዳይ ዘከሕደ ሃይማኖቶ ኪያኪ ከሕደ ሶበ አበየ በቅድመ ሰይጣን ዘአስሐቶ አሚነ ዚአኪ ድንግል ሰአድኅኖ ነፍሱ በዯዐቶ አንዘ ይሴብሕ ተአምረኪ ወለጽጌኪ ምሕረቶ ተንሥአ አምንዋሙ ወአተወ ቤቶ ሣይማኖቶን የካደ አንድ ደሀ ሰው በአሳተው በሰይጣን ፊት አንቺን መካድ አንቢ ባለ ጊዜ አንቺን ማመኑ ነፍሱን ለማዳን ጠቀመችው ተአምርሽንና የአበባሽንየልጅሽንን ቸርነት እየከረ ከእንቅልፉ ነቅቶ ወደ ቤቱ ገባ የሚለው ጋር ሲደርስ የሚተረከ ነው ታሪኩን በስፋት ለማንበብ የሚከተሉትን ምንጮች ማየት ይቻላለል ውዳሴ ማርያምና ቅዳሴ ማርያም ቅዱስ ኤፍሬምና አባ ሕርያቆስ የደረሱት ገባበና ትርጓሜው ትንሣኤ የመጻሕፍት ማሳተሚያ ድርጅት አዲስ እበባ ዓም ገጽ ቅዳሴ ማርያም ትርጓሜው ከፍል ላይ መጽሐፈ ቅዳሴ ከቀድሞ አባቶች ሲወርድ ሲዋረድ የመጣው ገባቡና ትርጓሜው ትንሣኤ ማሳተሚያ ድርጅት ዓም ገጽ ኘኅሌተ ጽጌ ሰቆቃወ ድገግለ ዘደረሰ አባ ጽጌ ድንግል ኢትዮጵያዊ ተስፋ ገብረ ሥላሴ ማተሚያ ቤት ገጽ ጋ የማኅሌተ ጽጌ ትርጉምና ታሪከ ከፍል ሁለት ሊቀ ጠበብት አስራደ ባያብል አዲስ አበባ ግንቦት ቀን ዓም ገጽ በበፀ ሄከ ባርበበፎ የመሰጠት ሕይወት ቅፍጥ በሚባል ሀገር ጥብርያዶስ የተባለ ተመሳሳይ ታሪክ የነበረው ነጋዴ እንደነበርና ተጸጽቶ እመቤታችንም አማልዳው ገዳም ገብቶ መመንኮሱን እርሱም በመጨረሻ በመካዱ ጌ ትርጉምና ታሪከ አስቀምጠዋል ሲቀ ጠበብት አስራደ ባያብል ባዘጋጁት የማኅሌተ ነገራችንን የበለጠ ያስረዳሉ በሚል ከላይ የጠቀስናቸውን መረጥን እንጂ እነዚህን የመሰሉ በየዘመናቱ የተፈጸሙ ብዙ ታሪኮች አሉ ከመስቀሉ ሥር የተረከበችን ድንግል ማርያም ከታላቁ የነገረ ድኅነት ምክንያትነቷ ባሻገር ሰለ ስጦታዎቿ ስለ እኛ በነገረ ምልጃዋ ብዙ አድርጋለች ብዙ ተአምራትንም ፈጽማለች በዚህም አኃዜ ኩሉ የሆነውን የማይጎድልበት ሰጪ ልጄን ፈጽማ አስደስታለትቶ ኢትዮጵያ እመቤታችን ከተወደደ ልጄ ከጌታችን ከመድኃኒታችንና ከአምላካችን ከኢየሱስ ከርስቶስ ጋር ሄሮድስን ለመሸሸ በተሰደደችበት ጊዜ ወደ ግብፅና ወደ ኢትዮጵያ መጥታ ነበር በሔደችበት ሁሉ የሰዎችን ልብ ዲያቢሎስ እያደነደነ ግፍንና መከራን ብትቀበልም የእንግዳ ስጦታነትን ቤት የእግዚአብሔር ነው ብለው በደስታ የሚቀበሉ ሕዝቦች ሀገር ወደሆነች ወደ ኢትዮጵያ በመጣቾ ጊዜ ግን ኢትዮጵያውያን በፍቅር ተቀብለው ከልጄና አብረዋት ከተሰደዱት ጻድቁ ዮሴፍና ቅድስት ሰሎሜ ጋር በእንክብካቤ ይዘዋት ነበር ለዚህ ነው ሀገሪቱን ጌታ ለእናቱ በዐሥራት ሀገርነት የሰጣት በድርሳነ ዑራኤል ላይ ይህንን ተጽፎ እናገኘዋለን « በይእቲ ፅለት ይቤ ወልድየ ካዕበ ነጽሪ ውስተ ኩሎን አኅጉራት ዘኢትዮጵያ ወኩሉ አድባራቲሃ ዘእሁበኪ ዐሥራተ ለተዝካረ ስምኪ ዘይከውን ወነጸርኩ በታሕቴነ መንገለ ምዕራብ ተ አድባራተ ወውስተ ውእቱኒ ዛ ይእቲ ሀገር ወይቤለኒ በደኃሪ መዋዕል የአምኑ ቀዳሚ ትስብእትየ እምኔኪ ከመ ወለደድከኒ በድንግልና እንበለ ዘርአ ብእሲ ወበውስተ ዛቲ ሀገር ሀለዉ ብዙኃን ቅዱሳን እንዘ የማኅሌተ ጽጌ ትርጉምና ታሪከ ከፍል ሁለት ሊቀ ጠበብት አስራደ ባ በባ ግንቦት ቀን ዓም ገጽ ያብል አዲስ አ የሥሰጠተ ቪሰበይወተ አይፊአየሄ የአሦነነ ሀዘሠሎሥ ሰብአ አጎየዮጵያ አሙንቱ የአምኑ በሰብከተ ፀጎሄልየ ወበአለቱ አኅቱራት ይሴባሳ ሰምሠ አሰከ ኅልቀተ ዓለም በዚያች ዕለት ልጄ በአትዮጵያ ወብጥ ሃሜፕሃዳትን ተራራዎቶ ሁሉ ሶምሸ መታሰቢያ ይሆኑሽ ዘነድ ዐሥራት አድርጌ ሰጥቼሻለሁ ተሥሠሪከች አለኝና ኦኔም ዘበውሰሟም የሚኖሩ ፅዕዎቶ በጓላ ዘመን አንቂ ያለ ዘርአ ብአሲ እንደወለደዝኝ አኔንም ካንዊ ሠጋ መሪበፊን አስተድመፀ የሚያምኑ ናቸው አለኝ በዚህች ሀገር ውሰጥ ሳያዩ ኝ የሚያያት ብዙዎች ቀዱሳን አሉ በጠቅላላው የኢተየአጵያዖ ሰዎ ሁሉም በወንጌዕ ትምህርት በሰተ ምዕራብ አራጥ ተራፊዖችነ ተመለከትኩ ያምናሉ በነዚህ ሀገርች ሁሉ አሰከ ዓለም መጨረሻ ስምሽ ሲመፅገን ይባናራል እንዲህ ካለ በኋላ የሀገሪቱን ለድንግል መስጠቱን ያጸናል ከባላተ ሀገራት አየዘረዘረ ያሳያትና አንደሚከተለው ሀገሪቱን ስምዒ ኦ ማርያም አምየ ዘንተ ከሎ ወሀብኩኪ አድባራተ ኢትዮጵያ ዐሥራተ ይኩኑኪ በአንተ ዘረከበኪ ምስሌየ መከራ ወምንዳቤ ውስተ ምድረ ግብፅ በአንተ ስደትኪ አምሀገረ አቡኪ ኢየሩሳሌም አእምፍርሐተ ገጹ ለሔሮድስ ቀታሴ ሕፃናት አናቴ ማርያም ሆይ ስሚኝ ሕፃናትን ካስፈጀ ከሔሮድስ ፊት ፍርሐት የተነሣ ከሀገርሽ ከኢየሩሳሌም ወጥተሸ ወደ ግብፅ ተሰደሽ ሥቃይና ችግር ከእኔ ጋር ለተመሳሳይ ዘርአ መባል የሚገባውን ብዙዎች ዐይኑን ዐ በመጠቀም ዝርዓ ይላሉ ሆኖም ትከከል የሚሆነው በአልፋው አ ከላይ አንደ ተቀመጠው ሲጻፍ ነው እንዲህ ከሆነ ዝሮ የሚለውን ትርጉም ይሰጠናል ዘርዓ ተብሎ የሚጻፍ ከሆነ ግን ትርጉሙ ዕዳ ማለት ይሆናል በሰማኑ የሀገራችን ገጠራማ ክፍል የአንዳ ከብቶች የሌላውን አዝመራ ከበሉ ዘርዕዕዳ ተብሎ ባለ ከብቶቹ ሰው እንደሚከፍል የቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ የግእዝ መምህር የሆኑት መምህር ዘርአዳዊት አስረድተወናለ ህገሮች አህጉር ማለቱ ከኢትዮጵያ ውጪ ሌሎች ሀገራትን እየጠቀሰ ሳይሆን በዚያው በድርሳነ ዑራኤል ላይ የኢትዮጵያን ከፍላተ ሀገር ሲዘረዝር ሀገር አያለ በመግለፁ ነው ድርሳነ ዑራኤል ግእዝና አማርኛ መልከአ ዑራኤል በግእዝ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት አዲስ አበባ ግንቦት ዓም ድርሳነ ዑራኤል ዘታኅሳስ ገጽ በበፀ ሄከ ባርበበፎ የመሰጠት ሕይወት በደረሰብሽ ፋንታ የኢትዮጵያን አውራጃዎች በሙሉ ዐሥራት ይሆኑሽ ዘንድ ሰጥቼሻለሁ ከዚህ ሁሉ አስቀድሞም ሀገሪቱ ድንግል በተዘዋወረችባት ጊዜ አንደምትባረክ በጣና ሐይቅ ይኖር ለነበረውና ድንግልን እንዲቀበል መልአኩ ቅዱስ ዑራኤል ላሳሰበው በድርሳነ ዑራኤል ላይ የሚገኘው ገዢ ወትትቄደስ በአንሶስወተ እግረ እሙ ሀገረ ኢትዮጵያ አግእዚት ነፃ የሆነች ሀገረ ኢትዮጵያም በአናቱ እግር መመላለስ ትባረካለች ሲል ተገልፆለታል ቅድስት ሀገራችን ለድንግል በዐሥራት ሀገርነት መሰጠቷን የሚመሰከር መጽሐፍ ድርሳነ ዑራኤል ብቻ አይደለም በድርሳነ ማርያም ላይም የሚከተለው ተጽፎ ይገኛል ዐሥራት ትሆነኝ ዘንድ አንዲት ሀገር ስጠኝ አለችው አዜቡ ይሁንሽሸ አላት ከዚህ በኋላ ከርስቲያን ይሆናሉ በስሜ ማመናቸውም እንደ ፀሐይ ያበራል በስምሸም ታላቅ ቤተ ከርስቲያን ይሠራሉ ይህ ቦታም አከሱም የሚባለው ነውወ ሠቨ እነርሱም በምመጣበት ጊዜ ሃይማኖትን ያስረከቡኛል አለኝ የእመቤታችን ቅድስት ነፍስ ከቅዱስ ሥጋዋ ተለይታ በልዩ መንፈሳዊ ከብር ወደ ከርስቶስ ዘንድ ሔዳ ከርስቶስም በአዳም ላይ አፍ አንዳልኩሽ እንደዛው በንጽህና አለሽ ብሎ ጊዜ ከሳማት በኋላ እናቴ ሆይ የፈለግሽውን ለምፒ ከሥጋሽ ሥጋ ከነፍስሽ ነፍስ ነሥቼ ተወልጃለሁና የፈቀድሽውን አደርግልሻለሁ ብሏት ነበር በዚህ ጊዜ ነው ድንግልም ዐሥራት ትሆነኝ ዘንድ አንዲት ሀገርን ስጠኝ ብላ በጊዜው በሥልጣኔ በጎላው ስመ መንግሥቷ አከሱም የተባለች ኢትዮጵያን የሰጣት መሆኑን ለሐዋርያው ቶማስ የገለፀችለት አዜቡ ይሁንሸ ሲልም ገናና የነበረው የአክሱም መንግሥት ደቡባዊ የዓለም ከፍል። አንዲት ድንግል ከፈጣሪ በታች ከፍጡራን ሁሉ በሚበልጥ ቅድስናዋ መልዕልተ ፍጡራን መትሕተ ፈጣሪ የተባለች አንዲት ድንግል ለዓለም ሁሉ የተሰጠች ውድ ስጦታ ነች ዮሐ ሆኖም የተሰጣትን መቀበል የማታውቅ ዓለም አንዲት ስጦታዋን አሳደደቻት ኢትዮጵያ ግን ተፃበለቻት በዮሐንስ በኩል እነኋት እናትሽ መባሏን በማመን እናቴ ብላ ወሰደቻት በበፀ ሄከ ባርበበፎ የመሰጠት ሕይወጦት አእመቢታችን በፍጡራን ዓለም ውስጥ አቻ የማይገኝላት እጅግ ውድ ስጦታ ናት ብ በመሆኗም አንዲት ተብላ ተጠትሳለች ሉታ« ራእ ይህቾ ብርቅ ለ እንሂ ዐሥራት ለኢትዮጵያ መሰጠቷ የሀገሪቱንም በልዩነት መመረጥ የሚያሳይ ነው አትዮጵያወያንም ለስጦታቸው ለእመቤታችን ያላቸው ፍቅር እጅግ የተለየ ነው ከባዕዳን አገደበት ስሟን ሲሰሙ እንኳን ከፍቅራቸው የተፃሣ ስሜታቸውን መቆጣጠር ዕዘከብዳቸዋል የመጀመሪያዎቹ የእስልምና ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ ንኩኤ እንዲተበሏቸው ካደረጉት ምከንያቶች አንዱ የስደተኛች ምርኩዝ ድንግል ማርያም ስላግባባቻቸጦ ነው መጠመድ ወገናቹን ወደ ኢትዮጵያ እንዲሐዱና ከአሳዳጆቻቸው እንዲያመለጡ በመከራቸው መሠረት ወደ ኢትዮጵያ የመጡት የመጀመሪያዎቹ ሙስሊሞች በንጉሁ አለፍኝ ቀረቡ ከእነርሱም ጃፋር አቡ ታሊብ የተባለው ንጉሥ ስለ እምነታቸው በጠየቁት ጊዜ ቀድሞ ጣዖት አምላኪዎች አንደነበሩ ሰብአዊነት በጎደለው መልኩ ይገዳደሱ እንደ ነበርና ምግባራቸውም መልካም እንዳልነበር ገልጾ ነቢያቸው መሐመድ እስልምናን ካስተማራቸው በኋላ ግን በአንድ አምላከ ማምለከ እንደጀመሩ አስረዳቸው ንጉሥም በኢየሱስ ከርስቶስ ያምኑ እንደሆንና ስለ አርሱ ምን አንደሚሉ በቅድሚያ ጠየቁነ ጃፋርም በእውነት ከርስቶስ ኢየሱስ የማርያም ልጅ የአግዚአብሔር መልእከተኛ ወደ ማርያም የተላከ ቃሉና ከእርሱ የወጣ መንፈስ ነው ሲል ከቁራን ጠዋሶ ተናገረ በማስከተልም ንጉ ስለ ድንግል ማርያም ሲጠይቁት ከሉቃስ የተገለበጠውን የቁራን ጥቅስ ጠቅሶ ነፍሴ ጌታን ታከብረዋለች መንፈሴም በአምላኬ በመድኃኒቴ ሐሴት ታደርጋለች ብሎ መሰከረ ንጉሥ ይህን ጸሎተ ማርያም በኢአማኒው አንደበት ሲሰመ የጉንጫቸው ጺም በዕንባቸው እስኪርስ ድረስ በስሜት አለቀሱ አብረዋቸው የነበሩት በበፀ ሄከ ባርበበፎ መ የመሰጠት ሕይወት ጳጳሳትም አንዲሁ መጽሐፎቻቸው በዕንባቸው አስኪርሱ ድረስ አለቀሱ ከዚህ በኋላም ንጉሠ ስደተኞቹን በደንብ እንዲጠበቱ አደራ ም አንሳን ም ሆነ አደሳቱ ስለ አመቤታችን የተነገረውን ከፍል በመጽሐ ደጋግመው ቢያነቡትም በመምህራን አንደበትም ዘወትር ቢሰሙትም ተዐብዮ ነፍስየ ቀዱስ በጸሎተ ማርያም እያሱ ቢጸልዩትም አነርሱ ባልገመቱት መልኩ በኢአማንያን ሲነገር ሲሰሙት ልባቸውን ፍንቅል የሚያደርግ ሐሴት ወረራቸው የማይመዘንና የማይለካ ፍቅራቸው ያመጣላቸውን ደስታ በቃላት ከማብራራት ይልቅ በዕንባ ቸው እነቡት ኢትዮጵያውያን እንዲህ ናቸው ስለ አመቤታችን ሲነዢ ድንገት የሚያስነባ የማርያም ልብ ያላቸው ይሄ ልብ ታዲያ በደም ሥር ደምን ሳይሆን በፍቅር ዕንባን የሚያዘዋውር ነው ይህንን በደንብ ያስተዋሉት የፖርቹጋል ሚሲዮናውያንም እመቤታችንን የሚወዱ መስለው በመቅረብ ኢትዮጵያውያንን ሊያታልሉ ሞከረው ነበር ረዳት ፕሮፌሰር ሉሌ መልአኩ ከሚሲዮናውያን አንዱ ስለነበረው ስለ ጴጥሮስ ፓዬዝ ተቀባይነትን ማግኘት የሚከተለውን ይላሱ ስብከቱንም ተወዳጅ ካደረጉለት ምከንያቾ አንዱ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮች ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም ያላቸውን የላቀ ፍቅር በመገንዘብ በስብከቶቹ ውስጥ የሷን ቅድስናና ከብር በተገቢው መንገድ ከፍ ከፍ አያደረገ መስበኩም ነበር ስጦታዎቿን የምትጠብቅ ቅድስት እመቤታችን ግን ወዳጆቿን ኢትዮጵያውያንን በመጨረሻ ከአታላዮቹ ሴራ በምልጃዋ አድናለች መ ላክርፎበቢ። ብርሃንነታቸውን ያልተረዳችፀዐ አልጣዋ ቅዱሳንን አሳዳቸዋለት ጨለማዋ ዓለም ግን በተለያየ ጊዜ የአግዚአብሔር ቴዛ ጨውነታቸውንና በይ አ የምትወድ ቅዱሳንም ስለ ርትዕት ሃይማናቷ የሚወዷት ሀገር ይ ለ መ ክት የሐዋርያትን ደም ሲያፈሱና የከርስቶስ ተከታዮችን ና ሸታ የተቀበለችው ኢትዮጵያ በ ዓም ከተደረገው የኬልቄዶን ጉባኤ በኋላ አውነተኛ የሃይጣኖት አባቶች ከልኤ ባሕርዩን በተቀበሉት አካላት ሲሳደዱና ሲገደሉም መሸሸጊያ ሆና የተገኘቾ የሃይማኖት ሀገር ነበረቸ በዚህ ወቅት እግዚአብሔር አመልከቷቸው ወደ ኢትዮጵያ የመጡት አባቶች ተሰዓቱ ቅዱሳን በመባል የሚታወቁት ናቸው ምንም እንኳን በአካለ ሥጋ ወደ ኢትዮጵያ ባይመጡም በኢትዮጵያ ወዳጅነታቸው የሚታወቁ ብዙ ቅዱሳን አሉ ከነዚህም መካከል የሀገሪቱ ጠባቂ ተደርጎ የተሰጠው ቅዱስ ጊዮርጊስ ገበዘ ኢትዮጵያ አንዱ ነው በዓድዋ ጦርነት ጊዜ በአካለ ሥጋ በነበረው ዜግነት ከኢትዮጵያ ይልቅ የምትቀርበውን ጣልያንን ትቶ በሃይማኖት የተሰጠችውን ሀገር ኢትዮጵያን ለመጠበቁ ታቦቱን ይዘው የወጡት ኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆኑ በጦርነቱ ጊዜ የነበሩ ጣልያኖች ሳይቀሩ መስከረዋል አድዋ ድል የተገኘው የካቲት ሃያ ሦስት ቀን የቅዱስ ጊዮርጊስ ዕለት ነበር ቅዱስ ጊዮርጊስ በነጭ ፈረስ ላይ የተቀመጠ አርበኛ ተመስሎ ከማይጓጓ ጊዮርጊስ እየበረረ ጠላትን መውጋቱን ታሪከ ጸሐፊዎች በወቅቱ አስፍረውታል ግራ ጌታ ኃይለ ጊዮርጊስ በግእዝ ቋንቋ ስለ ልዑል ራስ መኮንን ታሪከ በጻፉት መጽሐፋቸው ከተማረኩት ኢጣልያኖች አንድ ሰው ብነጭ ፈረስ ተቀምጦ ወደ ቀኝና ወደ ግራ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን ታሪክ ሉሌ መላኩ ገጽ አቡነ ጎርጎርዮስ ገጽ በበፀ ሄከ ባርበበፎ ጨፎ ፎሬ የመሰጠት ሕይወት እየተመላለሰ ወደ ጦርነቱ ግቡ ኢጣልያኖችን ማርኩ እያለ ትዕዛዝ ሲሰጥና ሲዋጋን የዋለ ማን ነውሃ ብሎ ጠየቀ እቴጌ ጣይቱም ይህን በሰሙ ገዚ ፈረሰኛው ሰማዕት ቅዱስ ጊዮርጊስ በተራዳኢነቱ ሲረዳን ውሏል ብለው ለዐፄ ምኒልከ ነግረዋቸዋል ተብሎ ተገልጧል ይህንን በማስመልከትም በጦርነቱ ጊዜ አንድ ባለ ቅኔ የሚከተለውን ተቀኝቷል ኃይል ውእቱ ዘጊዮርጊስ አኮኑ ኩናት በላዔ ሮማዊት ነፍስ ዘጌዴዎን ምኒልክ ዘአውረደ በዐውደ ሮምያ ጠለ ደም እምርእስ የሮማዊትን ነፍስሰውነት የበላድል ያደረገ የጊዮርጊስ ኃይል እንጂ ጦር አይደለም የጌዴዎን ምሳሴ ምኒልከ በሮምያ አደባባይ ከራስ ላይ እስካወረደ ጠብታ ደም ነኞ እያንዳንዱ ሰው ጠባቂ መልአከ አንዳለው አሙን ነው እነዚህ ጠባቂ መሳእከት ኃጢአትን በምንሠራበትና ከሃይማኖት በምንርቅበት ጊዜ ከእኛ ይርቃሉ አምላካችን እንደ ሰው ሁሉ ለሀገርም ለሕዝብም ጠባቂ መልአከን ይሰጣል ሰዎች በኃጢአት ምከገያት ስንቆሸሸና ከሃይማኖት ስንርቅ ጠባቂዎቻቸን የሆኑ መላእክት አንደሚርቁን ሁሉ ሀገርም ከሃይማኖት ስትርቅ ጠባቂ መላእከት ከሕዝቡ መራቃቸው የማይቀር ነወ ከዚህ አንጻር ቁ ን ም ር መጀ በአድዋ ጦርነትና ድል የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን ድርሻ መንበረ ፓትርያርከ ጠቅላይ ጽሕፈት ቤት ዓም አዲስ አበባ ገጽ ዝኒ ከማሁ ገጽ የንኔው ምሥጢር በመጽሐፈ መሣፍንት የእግዚአብሔር ሰዎች ኃይል ዘእግዚአብሔር ኩናት ዘጌዴዖ ብላው ድል አንደነሠ ዐፄ ምኒልከና ኢትዮጵያውያንም በቅዱስ ጊዮርጊስ ተራዳኢነት ሮማውያንን ደል ማድረጋቸውን ይጠፉማል መላእከት ዲን አቤል ካሳሁን ዓም አዲስ አበባ ገጽ ኞ ዝኒ ከማሁ ገጽ በበፀ ሄከ ባርበበፎ ሑ ነው ምንም አንኳን ሁሉም ሕዝብ በቅድምና ጠባቂ መላእከት ቢሰጡትም አውነተኛውን አምልኮተ እግዚአብሔር የያዘችው ኢትዮጵያ ግን ቅድስት ሃይማኖትን ሳትበርዝ እንደ ጥንቱ በመያዚ የተሰጧትን ቅዱሳን ሰዎችና ቅዱሳን መላእከት ተንከባከባለች በመሆኑም ከሌሎች ሕዝቦችና ሀገሮች ይልቅ ቅዱሳኑ ቢረዷት የሚያስደንቅ አይሆንም ቅዱሳን ሁሌም በሃይማኖት ከቆመና እውነተኛ ከሆነ ሕዝብ ጋር ናቸው ኢትዮጵያን ቢወዷት ስለ ሃይማኖቷ ነው እንጂ እንዲሁ አድልተው አይደለም በመሆኑም ሀገራችን ከሃይማኖት በወጣ ምግባር ሌላ ሕዝብን ብትወር ቅዱሳኑ የሚረዷት አይሆንም እንደውም ከተበደለው ሕዝብ ጋር ይቆማሉ ኢትዮጵያውያን ለቅዱሳን ያላቸው ፍቅር ኃያል ነው ምክንያቱም ከሚወዱት ከአምላካቸው የተሰጧቸው ውድ ስጦታዎች ናቸውና በሱስንዮስ ዘመን የሚሲዮናውያንን ብዙ ተንኮል ታግሰው የቅዱሳንን አጽም ከቤተ ከርስቲያን ቅጥር እያወጡ ሲጥሉ ግን ብዙዎች መቋቋም አቅቷቸው በሰማዕትነት በመገደል የከበሩት ለዚህ ነው በጊዜው የኢትዮጵያውያንን ትዕግሥት የተፈታተኑትን ሁለት ነገሮች ሉሌ መልአኩ እንደሚከተለው ገልጸዋቸዋል ሜንዴዝ ከአሳለፋቸው ትዕዛዛት ሁሉ በይበልጥ ካህናትንና ምዕመናንን በእሱና በንጉሥ ላይ እንዲነሠ ያደረገው የሁለት ባሕርይን እምነት ሁሉም በግድ እንዲቀበሉና የካህናትም አጽም እንዲቃጠል ያስተላለፈው ትዕዛዝ ነው በዚህ ከፍልም ጽንሰ ሐሳቡን በምሳሌ ለማስደገፍ ያህል ጥቂት ቅዱሳንን አነሣን እንጂ የኢትዮጵያ ወዳጆች የሆኑትን ሁሉ እንዘርዝር ብንል ጊዜም ቦታም አይበቃንም ታቦተ ጽዮን ዜማ በብሉይም በሐዲስም ሀገረ አግዚአብሔርነቷ ያልተነሣት ኢትዮጵያ በሁለቱም ኪዳናት እጅግ ከቡር የሆኑ ንዋያት ተሰጥተዋታል በድርሳነ ጽዮን ማርያም አንደተጻፈው የታቦተ ጽዮንን ለኢትዮጵያ መሰጠት እነ አዛርያ ለቀዳማዊ ምኒልከ ሲነግሩት ከታላቅ ስጦታነቷና ከከብሯ ሉሌ መላኩ ዝኒ ከማሁ ገጽ ከ ር ሠሰጡሱ ዴዴ ዴዴዴፌ የተነሣ ደንግጦ ሁለት እጆቹን ከልቡ ላይ አድርጎ ሦስት ጊዜ አሁ እሁ እሁ ብሎ ተንፍሷል ሌዋውያን ካህናቱ ታቦተ ጽዮን ለኢትዮጵያ መሰጠቷንና ከዚህም የትኛውም ምድራዊ ኃይል ሊወስዳት እንደማይችል በሚከተለው መልኩ ነበር የገለጹት ወይእዜኒ ኪያከ ኃረየ እግዚአብሔር ሀገረከ ሠምረ ከመ ትኩንከ ለከ ጽዮን ቅድስት ሰማያዊት ታቦተ ሕጉ ለእግዚአብሔር ወይእቲ ትኩንከ መርሐ እስከ ለዓለም ወለዘርእከ እምድኅሬኪ የአግዚአብሔር የሕጉ ታቦት ሰማያዊት ቅድስት ጽዮን ለአንተ ትሆን ዘንድ እግዚአብሔር ሀገርህንና አንተን ዛሬ መረጠ ሌላው ለኢትዮጵያ የተሰጠው ውድ ጸጋ ዜማ ነው የመላእከትን እንጀራ የሰው ልጅ በላ መዝ ብሎ ቅዱስ ዳዊት የዘመረው የመላእከት ሰማያዊ ዜማ ለሰው ልጆች መገለጡን ለማብሰር ነው ቅዱሳን መላእክት መላእከት ምግባቸው እንጀራቸው ምስጋና ነውና መዝሙረኛው ከዚህ አስቀድሞ ለኢትዮጵያ ሰዎችም ምግባቸውን ሰጠሃቸው መዝ ብሎም ነበር ልዩ ዜማን በቅዱስ ያሬድ በኩል መሰጠቱን ሲገልጽ ነው ይህ ዜማ ለኢትዮጵያ ብቻ መሰጠቱን ገድለ ያሬድ እግዚአብሔር ለኢትዮጵያ ሰዎች እንጂ ለሌላ ስላልገለጠ ከሱራፌል አንደተማረው እንደ ካህኑ ያሬድ ማሕሌታይ በጩኸት የሚዘመር ዜማ በሌሎች አብያተ ክርስቲያናት ዘንድ የለምና ሲል ያስረዳል በባሕርዩ ቅዱስ የሆነ አንድ ጌታ ራሱ ሊሰደድባት ከወደደ ከፍጥረታት ሁሉ በቅድስና አቻ የሌላት አንዲት ድንግል በዐሥራት እናትነት በአምላከ በጎ ፈቃድ ከተሰጠቻት አንዲት ሃይማኖትን አንደ ተሰጠቻት በመጠበቅ እንደምታስረከብ ከተመሰከረላት በእውነት ይህች ሀገር እንዴት ባዕለ ጸጋ ትሆን። አውነት አላችኋለሁ ከሁሉ ከሚያንሱ ከእነዚህ ለአንዱ ሰላላደረጋችሁት ለእኔ ደግሞ አላደረጋችሁትም ብሎ ይመልስላቸዋል ማቴ ጌታ በቀኙ ላሉት ዓለም ከተፈጠረበት ጊዜ ጀምሮ የተዘጋጀላቸውን መንግሥት እንዲሰጣቸው ያደረገው የመስጠት ሕይወታቸው ነው ለተራበ ትርፍን ሳይሹ ምግብን ሰጥተዋል ለተጠማ ሳይሰስቱ መጠጥን ሰጥተዋል አንግዳን በስጦታነት ተቀብለው ማረፊያ ሰጥተውታል ለታረዘ እንዲህ ባደርግ ጥቅም አገኝበታለሁ ብለው ሳያሰሉ ልብስን ሰጥተዋል ለታመመና ለታሠረ ጊዜ የለኝም ሳይሉ ጊዜያቸውን ሰጥተዋል ስጡ ይሰጣችሁማል የሚል ቃሉ የማይታበለው አምላከም መንግሥቱን አውርሷቸዋል ሰጥቷቸዋለ አስኪ የሚከተለውን ታሪከ እናስተውል ታሪኩ ታድሮስ ያዕቆብ ማላቲ ከተረኳቸውን ታሪኮች አንዱ ነው በበፀ ሄከ ባርበበፎ የመሰጠት ሕይወት ሕይወቱ መልካም የሆነ አንድ መንፈሳዊ መምህር ነበር ከዕለታት በአንዱ ቀን ከሞተ በኋላ ቦታው የት እንደሚሆን ይገልጽለት ዘንድ እግዚአብሔርን ለመነው እግዚአብሔርም በገነት ከአንድ ሀብታም ሰው አጠገብ እንደሚያስቀምጠው ነገረው መምህሩ ግን ገረመው ምንም እንኳን ከሕፃንነቱ ጀምሮ ሕይወቱን በአገልግሎት ቢያሳልፍም ለሚያስተምራቸው ሰዎች ሕይወት እጅግ የሚጠነቀቅና መንፈሳዊ ሕይወቱም መልካም ቢሆንም በመጨረሻ የሚያገኘው ቦታ ግን ኑሮውን በድሎት ከመራ ሀብታም ጋር አንድ መሆኑ ገረመው ስለዚህ የዚህን ሀብታም አኗኗር ለመረዳት ሔዶ ጠየቀወ ሀብታሙ ሰውዬ ኑሮው እንደ ማንኛውም ሀብታም ጓደኞቹ መሆኑን ለመምህሩ አስረዳው መምህሩ ይበልጥ በመረመረ ቁጥር ግን ሀብታሙ ሰውዬ በቋሚነት ለድሆች ምጽዋትን እንደሚሰጥ ሊያውቅ ቻለ ነገር ግን ለዚህ ጽድቅ ያበቃው ከዚህም የላቀ የመስጠት ሕይወት እንዳለው በማመን እንዲነግረው ተማጸነ ሀብታሙ ሰውዬም የሚከተለውን ታሪከ ነገረው ሀብታሙ ሰው አንድ ባለ መርከብ ወዳጅ ነበረው ባለ መርከቡ ለሀብታሙ ሰው ጌጦችንና አንዳንድ ቁሶችን እያመጣ የሚሸጥለት ነው አንድ ቀን ሁለቱ ሰዎች ተገናኙና ሀብታሙ ሰው ባለ መርከቡን ምን ይዞ አንደ መጣ ሲጠይቀው ሁለት መቶ ባሪያዎችን እንደያዘና በአንድ ሺህ የወርቅ ቁራጮች እንደሚሸጣቸው ይገልጽለታል ከአንድ ሺህ የወርቅ ቁራጮች ይልቅ የባሮቹ ነፃ መውጣት የሚያሳስበው ይህ መልካም ሰው የተጠየቀውን ከፍሎ ሁለት መቶ ባሪያዎችን ነፃ ያወጣቸዋል ቤት ምግብና መጠጥ እንዲሁም የሚፈልጉትን ሁሉ አዘጋጅቶ ይሰጣቸዋል ለአንዳንዶቹ ልጆችም ሰርግ ደገሰላቸው ከተማዋ በበዓል ተሞላች ከባሮቹ መካከል አንዲት መልከ መልካምና ጠባይዋም ያማረ ልጅን ዐይቶ ስለ ወደዳት ልጁን እንዲያገባት ይጠይቀዋል ልጁ በመሰማማቱ እርሷም ተጠይቃ ፈቃደኝነቷን ትገልጻለች በከተማዋ ያለ ሰው ሁሉ የደጉ ሰው ልጅ ሊያገባ በመሆኑ እጅግ ተደሰቱ ባሪያዎቹ ሁሉ ነፃ ያወጣቸውን ሰው ደስታ በማየት እጅግ ሐሴት አደረጉ ድግሱም በደንብ መዘጋጀቱን ቀጠሰ ጠሸ የመሰጠት ሕይወት ነገር ግን ከባሪያዎቹ መካከለ አንዲ ተከፍቶና ጠየቀው ያኮረፈው ሰው ግን ሊናገር አል ከፍተኛ ገንዘብን በመከፈሉ ተክዞ በማየቱ ሀብታሙ ሰውዬ ምን አንደሆነ ፈቀደም ለእርሱና ለባሮቹ ሁሉ ለነፃነታቸው እንዲሁም የሚፈልጉትን እንደሚያመሰግነው ገልጾ ነገር ግን አንድ ነዢ እንደ ሰው ልጅ ሲያገባት ከሆነው ሴት ጋር ከባርነት ነ ነበር ገለጸ ሀብታሙም ለምን ታዲያ ይ ሲለው ለኔና ለሌሎቹም ባሪያዎች ያደረግ ሲል መለሰ ሀብታሙ ሰውም እሺ ያጣ ሁሉ ሰስላሟላላቸው ረበሸው በመጨረሻ ተናሇረ የሀብታሙ ፃ ከመውጣታቸው በፊት ተጫጭተው አንደ ሄን ለልጄ ከማጨቴ በፊት አትነግረኝም ነበርኛ ከው መልካም ነገር አእንዳልናገዢር በውለታ ዝዥ ኸውን እገንዲተካልህ ምን ላድርግልህ አለው ወጣቱ ሰው ግን ልጅቱን የትኛውም ያህል ማካካሻ ሊተካት አንደማይችል ጠቀሰ በዚህ ጊዜ ሀብታሙ ሰው ወደ ልጁ ሔዶ ጉዳዩን በዝርዝር ነገረው ልጁም ሌላን ሰው አሳዝኖ መደሰት እንደማይፈልግና ልጅቱን እንደሚተውለት ገለጸ በመሆኑም የድግሱ ዝግጅት አንዲቆም ተደረገ በአንድ ወቅት ባሪያዎች ስለ ነበሩትና አሁን ደግሞ በትዳር ሊኖሩ ለተጫጩት ወጣቶች ሁሉም ደስ አለው መምህሩ ይህን ሲሰማ ሀብታሙን ሰውዬ ዐቅፎ ሳመው በመስጠት የበለጸገውን የልቡን ትልቅነትም አደነቀ ታሪኩ የመስጠት ሕይወት ምን ያህል ከብርን እንደሚያጎናጽፍ ያሳየናል በምድር ላይ በሀብት እየኖሩ ራሳቸውንም ሆነ ሀብታቸውን ለእግዚአብሔር የሚያስገዙ ሰዎች ቦታቸው ከቅዱሳን ተርታ መሆኑን ያስገነዝበናል ድሀ መስጠት ይጠበቅበታልን። መር ንጉ ዓለሙና መር ፋሲል አስቻለው በበፀ ሄከ ባርበበፎ የመሰጠት ሕይወት ቅድስት ድንግል ማርያም በጥንታዊቷ ቤተ ከርስቲያን አበው ትምህርት ን ፁ ታቸው ዲቢቶ አዲስ አበባ ዓም ታ ከበረሐውያን ሕይወትና አንደበት ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ ጥር ዓኦ በበረሓው ጉያ ውስጥ ዲያቆን ዳንኤል ከብረት በኢኢተቤክ ለቸቢመው ማኅበረ ቅዱሳን ዓም መ የቤተ ከርስቲያን ብርሃን ቅዱስ ያሬድ ታደሰ ዓለማየሁ ዓም አበባ የቤተ ከርስቲያን ታሪከ በዓለም መድረከ አባ ጎርጎርዮስ የሸዋ ሲቀ ጳጳስን ዓመ አዲስ አበባ ተአምረ ማርያም ግእዝና አማርኛ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት አዳስ ኣበበ ዓም ተአምረ ኢየሱስ በግእዝና በአማርኛ ተስፋ ገብረ ሥላሴ ዘብሔረ ቡልጋ ዓም ነቅዐ ሕይወት መምህር አንዱዓለም ዳግማዊ አዲስ አበባ ዓም ነረ ሃይማኖት ዘኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሳሙኤል ፍቃዱ አዲስ አበባ ዓም ኗሪ እልባ ጎጆዎች በዕውቀቱ ስዩም አዲስ አበባ ዓም የአማርኛ ፈሊጦች አምሳሉ አከሊሱና ዳኛቸው ወርቁ የአባ ባሕርይ ድርሰቶች ኦሮሞቸን ከሚመለከቱ ሴሎች ሰነዶች ጋራ ጌታቸው ኃይሌ አዲስ አበባ ዓም አንጋረ ምሳሌ ዘግእዝ የግአዝ ምሳሌያዊ አነጋገሮች አፈወርቅ ታረቀኝ ዓም አድዋ ጦርነትና ድል የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን ድርሻ መንበረ ፓትርያርከ ጠቅላይ ጽሕፈት ቤት ዓም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን ታሪከ ሉሴ መልአኩ ዓም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን ታሪክ አቡነ ጎርጎርዮስ የኢትዮጵያ የ ሺህ ዓመት ታሪከ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግ መጽሐፍ ። ዓም ወንጌል ቅዱስ ዘእግዚእነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘዜነወ ይበ ወማርቆስ ሉቃስ ወዮሐንስ ንባቡና ትርጓሜውየ ተስፋ ገብረሥላሴ ዘ ቡልጋ ዓም ውዳሴ ማርያምና ቅዳሴ ማርያም ቅዱስ ኤፍሬምና አባ ሳርያቆስ የደረሱት ንባቡና ትርጓሜው ትንሣኤ የመጻሕፍት ማሳተሚያ ድርጅት አዲስ አበባ ዓም ገብረ እግዚአብሔር ኪደ ኦሪት ዘፍጥረት ቅቶስ ዮሐንስ አፈወርቅ እንዳስተማረው ከፍለ ትምርት ዓም አዲስ አበባ ገድለ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ አና ገድለ አቡነ በጸሎተ ሚከኤል ግእዝና ላ ትርጉምመጋቤ ሐዲስ ኃይለ ነእግዚአ አሰፋ መምህ ኃይለሚካኤል ወል አምላከ መምህር ዳንኤል ሰይፈ ሚካኤል ማኅበረ ቅዱሳን ታኅሣሥ ዓም ጊ ድርሳነ ማርያም መር ተስፋሚካኤል ታከሰ በኢኢተቤኪበሲትቤማመ ማኅበረ ቅዱሳን የካቲት ዓም አዲስ አበባ ድርሳነ ጽዮን ማርያም የጣና ቅዱስ ቂርኣስ የአባቶችና የአንድነት ገዳቻ ዓም ባሕር ዳር ኒ ድርሳነ ዑራኤል ግእዝና አማርኛ መልከአ ዑራኤል በግእዝ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት አዲስ አበባ ግንቦት ዝከረ ቅዱሳት አንስት ዘተዋሕዶ ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

تعليقات:


memezon

خيارات التنزيل | تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي | كتاب اليوم

© dirzon | شروط الخدمة | خصوصية | حول | خدمات | اتصال