Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ቅደም ተከተሉን ለማስተካከል ያህል «ቅኔ ይዘረፋል ታሪክ ደግሞ ይሰራል የቱንም ያህል «ጀግና» ቢሆን በአገራችን ወታደራዊ ታሪክ «ሙሉ ጄኔራል ማሪረግ ላይ የደረሱት «አክሱም ቁጭ ብዬ በቀይ ሽብር ከምሞት በርና ወርጄ ገድዬ ልሙት» በሚል መንፈስ በረፃ ወርደው በሰሩት ጀብዱ ነው። አንድ ኤታማር ሃመለሰ አፖልፀ ሹምስ በሚሊቴሪ ሳይንስ የሚኖረው የትምሀርት ዝግጅት ምንድን ነው። እያላችሁት ያለውን ነገር ግን እነዚህ ሰዎች በዋናነት ተገዥነታቸው ለጥበብ ባለመሆኑ ነው ሌላው ፊልሙ ሲፋቅ ከስር የምናገኘው ሀቅ አቶ ይርጋና ቤተሰቦቻቸው ላይ ይሄ አደ የደረሰው በዓም በወርሃ ጥቅምት መሆኑን ነው እናም ተከታዩ ኅያቂ በዛን ገዜ ኢትዮጵያን የሚያስተዳድረው ወይም የሚገዛው ማን ነው። በአርግጥ እኔም አላውቅም የአንዱአለም ለቪ እንደሚነግረን ከሆነ ግን አንዱአለም በዐትቱ የኮከበ ፅባህ የዐኛ ክፍል ተማሪ ነበር። ይሄ ተባራሪ ወሬ አይደለም ራሳቸው የተዳዩ ባለቤቶች ናቸው በአንደበታቸው የመሰከሩት ስለቡናውም ስለ አርቃነም እናም በዚህ መልኩ የተገኘ መረጃ ለፍርድ ቤት ማስረጃ ሊሆን ቀርቶ መርማሪዎቹን በህግ ባስጠየቀን ኖሮ ህግ ካለ ማለቴ ነው የሆነ ሆኖ «ቶርቸር» ስለሚባል ነገር ብዙ ብዙ ሰምተናል ያውም ከደርግ ጊዜ ጀምር ያውም በማዕከላዊ አስር ቤት የተለቀቁ መሆናቸው ነገሩ እንኳ ወደው አይመስለኝም ተገደው የተወኑበትን ዝነኛ ፊልማቸውን ከቤታቸው ጋደም ብለው ማየታቸው ነው። መረጃ እንለዋወጣለን ማለትስ ምን ማለት ነው። መቼም አንደ «ዲያብሉስ የምታያቸው አነ ኦሳማ ቢን ላደን አዲስ አበባ በሰላም የሚኖሩ ቢሆን ኖሮ አሜሪካ አንዚኳንስ ልትደግፈን እንኳንስ ብድር ልትሰጠን እንዚህንስ ገና ድሮ አፈር ድሜ አብልታን ከአፈር ጋር ደባልቃን ነበር አናም ይፄ ፊልማችሁን ተልካሻ ካደረጉባችሁ ምክንያቶች አንዱና ዋነኛው ይኹ ስለሆነ በሚቀጥለው ፊልማችሁ ላይ ብትጠነቀቁበትች ይጠትማችኃል ምክሬን በቅንነት ከተረጎማችሁት ለማንኛውም አቶ መለስ የፎከሩበት ማስረጃ ሄዶ ሄፄዶ መንግስትን መቃወም ከሚል ሊዘል አልቻለም ወይም ውፃ የሚቋጥር አይደለሦ አሊያም በግልፅ አማርኛ ስናስቀምጠው «ኢህአዴግን መቃወም ከሽብር ተግባራት አንዱ አገጎደመፈፀም ያስቆጥራል» የሚል ሆኖ እናገኘዋለን ይሄ ደግሞ ህገመንግስታዊ መብትን በጠራራ ፀዐከይ መግፈፍ ነው።ሩ ደቂቀ ጳሰጢፋኖሰ መሸነፋቸው ጳይደለም ቁም ነሃሩ እየተሰቃዩ መታገኛው ይ ነው። ይሀ ለሰተሳሰብ ጥለቅ መልእክቅ ያለው ሆኖ ይሰማኛልቋ።
የሚል ባለመሆኑ ይህንን አዚህ ጋ ገትቼ ወደ ብስሉ አልፋለሁ አባታችን ሰሞኑን አርስዎም እንደ አባባ ጃንሆይ አንደ ሻለቃ መንግስቱ ኃማርያም እንደ ጠሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሁሉ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የስርጭት ፕሮግራም መክፈቻ አና መዝጊያ የሆኑ ያህል በቴሌቪዥን መስኮት ደጋግሜ አየሁዎት ከዚህ ቀደም በመልክ ባላውቅምትም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብክት ሊቀ ጳጳስ እንደሆኑ ሰምቻለሁ ምናልባትም በአዲስ አበባ አስተደደር አዳራሽ ሊገኙ የቻሉት ይሄ ሹመትዎ ወደ አለማዊ ቢመነዘር ከርከንቲባ ጋር አቻ ሆኖ ይሆን። ከዓም እስከ ዓም የህወሃት ማዕከላዊ ኮሚቴ እና የኢሀአዴግ ምክር ቤት አባለ ሆነው ከመስራታቸውም በመዋጋትና በማዋጋቱ ሂደት ለሰባት ጊዜ ያህል ቆስለዋል አዲስ አበባን ለማስለቀቅ በተደረገው «ዘመቻ ወጋገን»ም በአዋሽ በናዝሬት እና በደብረዘይት አቋርጦ አዲስ አበባ የገባውን ሀይል መርተዋል ከ የምስራቅ ግንባር አዛዥ ከፀ የመከላከያ ስልጠና ዋና መምሪያ ኃላፊ ከ በኢትዮኤርትራ ጦርነት ወቅት የሰሜን እና የምዕራብ ግንባር አዛዥ ከ የመከላክያ ዘመቻ ዋና መምሪያ ኃላፊ እንዲሁም ከ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ የጦር ኃይሎች ኤታማዥር ሹም ሆነው እየሰሩ ነው እንግሊዝ አገር ከሚገኘው ዐኮፀ ህዚበቨቨፍቪሃ በተልዕኮ የማስተርስ ድግሪ እንደተቀበሉ በሀውልታቸው ስር የተቀመጠው የህይወት ታሪካቸው ያትታል መቼም የጄኔራሉን የሀይወት ታሪክ የፃፉት ሰዎች ስለ ጀኔራሉ የትምህርት ዝግጅት ሲፅፉ «ከአክሱም ሁለተኛ ደረጃ ትቤት ከኛ ክፍል አቋርጠው ወደ ትግል ገቡፎ ክትግሉ በኋላም ከኦፕን ዩኒቨርስቲ በማስትሬት ተመረቁ ብለው በቆረጣ የዘለሉት «ካቋረጡትስ የኛ ከፍል ላይ ሆነው ዘለው ነው ማስትሬታቸውን ያገኙት ሊሉን ፈልገው ከሆነ እውነት አውነት አላችቷለሁ በዚህ ዝመን የዚህ ዓይነት ሀቀኛ መስካሪ የትም አይገኝም የሆነ ሆኖ መቼም እኔ እንደ ጋዜጠኛነቴ እዚህች ጋ ጥቂት ጥያቄ ይኖረኛል ሳሞራ ሙሉ ጄኔራል ማሪረግ ላይ የደረሱት «አክሱም ቁጭ ብዬ በቀይ ሽብር ከምሞት በርና ወርጄ ገድዬ ልሙት» በሚል መንፈስ በረፃ ወርደው በሰሩት ጀብዱ ነው። ኢሰፓ የተባለውን የቀድሞ ገዥ ፓርቲ ከትቀላቀሉ ኢትዮጵያውያን መካከል ከ በመቶ በላይ የፓርቲውን አላማ እና ፕሮግራም ወደው ሳይሆን ለመኖር ሲያስመስሉ ነበር የሚገርመው ደግሞ እነዚህ ሰዎች በተለያዩ መድረኮች እና ሚዲያዎች ስለአገር ፍቅር ስለህዝብ ክብር ስለታማኝነት ስለሃቀኝነት ወዘተ ሲሰብኩ መቼም ክአፋቸው ማር ነው ጠብ የሚለው በተግባር የሚሰሩትን ካየን ደግሞ «ወይ ቀበሮ ብሎ ከመታዘብ ውጭ አማራጭ የለንም እነሆም እነዚህ ሁሉ ለሰማይ ለምድር የከበዱ የደርግ ሰዎች እና ሚኒስትሮች ከስልጣን ከተባረሩ በኋላ «ክቡርነትዎ» የሚለው ዜማ መወድስ ቀርቶ «ጨፍጫፊ» እየተባሉ ቀለው በእስር እና በስደት ማምሻቸውን እየገፉ ነው የተኩሳ ከና የቀበርም ዘመን ደርግ ተባረረ ኢህአዴግ ስልጣን ያዘ ይሄ ሁኔታ ከተከሰተ እነሆም ድፍን አመት ሞላው በ ዓመት ውስጥም እግዚአብሔድ ይመስገን ዛያ ሺ ተኩላ ዛያ ሺ ቀበሮዎች ተፈጥረዋል ቢያንስ ቢያንስ ማለቴ ነው አሊያ ስልጣን ያልያዙት የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች በሙሉ የዛይማኖት አባቶች በከፊል በማንኛውም ሀላፊነት ላይ ከተቀመጡቸ ደግሞ የመለስ አምልኮ አብዛኛው ወይ ተኩላ ናቸው አሊያም ከዚያ መለስ ያሉ ቀበሮ ናቸው ሃዐርቪ ጠሚኒስትሩ በ ዓመት ውስጥ ስንቴ ቃላቸውን አጠፉ። መተዛዛ ዘፓርቲዎቻ መዛዘል ሆነ የህዳሴው ፇዞ እየተንሃራሃሄጨም ቢሆን ወደራሦ ፈቀጥጳ ዮሚቸለፀቶ እድል ይሰም መቼም ይሄ ስለምን እነዚህ ብላቴናዎች ቻይና ሄደው አንዲማሩ እንዳደረጋችሁ ግልፅ የሚያደርግ ይመስለኛል ምክንያቱም በልሳናችሁ ላይ የዓፋችሁት በግልፅ በመሆኑ ነው «መተካካቱ በፓርቲዎችከሆነኔ የሀገሪቱ አድገት ይቆማል ይች አባባል ከዚህ ቀደም ኢህአዴግ ስልጣን አለቶቀቀ ሀገሪቷ ትበታተናለች ትሏት የነበረችው ትሆን እንዴ ዛሬ ስልጣናችንን ልጆቻችን ካልተረከቡ የህዳሴው ጉዞ ይጨናገፋል ወደሚል የተቀየረችጦ እንጃ የመለሰ አም ሻፅሬ እንግዲህ በዚህች ሀገር ስልጣን የሚይዙት የክቡራን ሚኒስትሮች ልጆች እንጂ ይህን ያህል ሚሊዮን ህዝብ የመረጠው ፓርቲ ቢኖር እንኳ መቼም ቢሆን ስልጣን አይዝም ማለት ነው አይደል። እኛ ተቃዋሚ ፓርቲዎችን አክስመን ልጆቻችን ከቻይና ሲመለሱ በሚመሰርቱት ተቃዋሚ ፓርቲ እንተካዋለን ብትሉን ኖሮ ብዙ አዲስ አይሆንብንም ነበር ይች «በሀዝብ ተጋልጠው ሲከስሙ» የምትለው መሸወጃ ግን ብዙ አትመችምፅ መቼም በቻይና የስዩም መስፍን ዋነኛ ስራ «ጳንዱ የለመራረ ጉተውለድ ሙሉ በሙሉ ስሰራ ውጪ የሚሆጋበቶ ሁኔታ ክመፈጠሩ ፊቱ ተተጴጺ ያላመራር ትውልድ የሚዘጋጆፀቶና ቦታ ታውን መያዝ የሚጀምረበቶ ሰርዓት ሰለሆነ» አዲስ ራዕይ ገፅ የሚለው መሆኑ ዘግይቶ ነው የገባን አሊያማ ጡረታ ወጡ ተብሎ የመስሪያ ቤት ባልደረቦቻቸው የክብር ሽኝት አዘጋጅተው ስጦታ ሰጥተው ከሸቸው በኋላ ያውም በስልጣን ዝቅ ብለው ቻይና ባልተመደቡም ነበር በነገራችን ላይ የመለስ አምኦኮ ጠሚኒስትር መለስ ባለፈው ወር በቻይና ጉብኝት ሲያደርጉ ከሬሪእጨጩ አመራሮች» ጋር ሰፋ ያለ የውይይት ጊዜ አሳልፈው ይሆን እንዴ። ያን ዜ ድርጅቱ ሞቷል ማለት ነው» ብለው ነበር ዛሬ ከከፍተኛ ባለስልጣናት አስከ ታችኛው ካድሬ ድረስ ግን የመለስ ሰብዕናን እና አምልኮን ለመገንባት ደፋ ቀና ላይ ናቸው እርሳቸውም አጃቸውን አጣምረው እየተመለከቱ አይደለም የካድራፊዎቻቸውን ያህል እየደከመ ነው አንዲህ አይነት ተግባራት በድርጅቱ ያልተጻፈ ህግ «የሞት መገለጫ» መሆነንም ደፍሮ የሚናገር የለም የመሰስ «ዩከዕት» ገኘባታ መንገጾች አቱ መለስ ለሰብዕና አምልኮ ግንባታቸጡ የተለያዩ መንገዶችን ይጠቀማሉ በዋናነት የስብሰባ አዳራሾች አቶ መለስን ወደር የለሽ መሪ ተደርገው እንዲሳሉ ለማድረግ የተለያዩ ስብሰባዎችን ይጠቀማሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ብዙ ስብሰባዎች ይመራሉ ከሴቶች ከመምህራን ከአበና ላኪዎች ዝርዝሩ ብዜ ነው አንድ የፓርቲ የቅርብ ሰው አንደነገሩኝ «በእነዚህ ስብሰባዎች አቶ መለስ በሁሉቻ ነገር ላይ ያላቸውን አውተቀት ክሀሉት የንግግር ችሉታ ልተቀት የችግር አፈት ዘዴ የወሳኝነት ሜና ያሳዩበታል» ይላለ አቱ መለስ ተቀናቃኞቻቸውን ከፓርቲው ካስወጡ በኋላ በዙሪያቸው ሰሚዎቻቸውን ብቻ ሰብስበዋል አነዚህ ስብሰባዎች ትንሹም ትልቁም በመገናኛ ብዙሣኝን ያለማቋረጥ አንዲተላለፉ ይደረጋሉ ሁሉም እርሳቸውን እገዲመለከት የመንግስት ሚዲያዎች የአቶ መለስን ስም ሳይበዘዬ የጣለሶ ኮሦልኮ አይጀምሩም በሆነውም ባልሆነውም ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዲህ ብለው» ማለት ያልተፃፈ ደንብ ሆኗል «ወረዳ ኔት» የተባሰው የኮሚዩኒኬሽን ቻናል የአቶ መለስን አጅ የበለጠ አርዝሞታል አቶ መለስን ማዳመጥ እንጀራቸው የሆነ ሀሉ በፕላዝማ እንዲመለከቱ ይደረጋል «ብዙዎች የሚሰሙት መለስን ብቻ ነው እናም ሰውዬው ብቸኛው አዋቂ አድራጊና ፈጣሪ ተደርገው ይሳላሉ» ይላሉ አስተያየት ሰጭው መለስ ይናገራለ እንጂ በጥያቄ አይፋጠጡም አጥማቂ ናቸው ከቅድመ ምርጫ ቀደም ብሎ አቶ መለስ ወደ ሁሉም ክልሎች ተጉዘዋል «አነዚህ ጉብኝቶች ጉብኝት ብቻም አይደለም የሰብአናን አምልኮ በአካል ተገኝቶ ለማስፈጸም በሚመስል መልኩ ታች ላይ ብለዋል ከጋቢ ጀምር ብዙ ብዙ ስጦታዎች ተበርክቶላቸዋል ሰውዬው አቶ መለስ ከምርጫ በኋላ አበክረው የያዙት ጉዳይ በሁሉም የብዙዛን መገናኛዎች አዘሁትሮ መታየትና መደመጥ ነው በሚሊኒየም ክብረ በዓል ላይ መደነስ በባንዲራ ቀን መገኘት በሰራዊቱ የምረቃ ወቅት ግንባር ቀደም ሀብታም ገበሬዎች የተባሉትን ሲሸለሙ አቶ መለስ ይገኛሉ አቶ መለስ በእነዚህ የአገር ውስጥ መድረኮች ብቻ አይወሰኑም በሚገኙባቸው አለም አቀፍ መድረኮች ዘነፓድ በኮፐንሀግን የአለም አየር ለውጥ ስብስባ እና በሌሎችም አለም አቀፍ ኮንፈረንሶች ላይ በተደጋጋሚ መገኘታቸው ኢትዮጵያ ወስጥ የሚገኙ ደጋፊዎቻቸጡ መለስን «የአፍሪካ ጠትላይ ሚኒስቴር» እስከማለት እንዲደርሱ አድርጓቸዋል። ከወሩ እና ከቀኑ ልዩነት በስተቀር ከደርግ አብዮት በዓል ልዩነት የለውም ይሄ ሁሉ የመለስ አምልኮ ተቃዋሚ ፓርቲ ከኢህአዴግ ስልጣን ለመንጠቅ ያቆበቆበው በግንቦት ድል አቶ መለስና ጓደኞቻቸው ከመጠቀማቸው ባሻገር ለውጥ የሰም በማል ነዐ ምናልባት መስከረም ሀለት አፄ ስላሴ ከዙፋን ከወረዳ በኋላ ሻለቃ መንግስቱ እና ግብረ አበሮቻቸው ወደ ጦር ካምፓቸው ተመልሰው ህዝባዊ መንግስት ቢመሰረት ኖሮ አለቱ እውነትም ብሔራዊ በዓል በሆነ ነበር የሆነው ግን ያየነው እና የሰማነው ነው «የፍየል ወጠጤ ዘጠኝ ትወልዳለች» አና «ሞት ለአናርኪስት» ለዚህም ነው አንድ ጨቋኝ በሌላ ጨቋኝ የተተካበት እለት ብሔራዊ በዓል ሊባል አይችልም የሚለ ነቀፋዎች የበዙት ግንቦት ደርግ የተባለው አምባገነን ከስልጣን የወረደበት ነበ ይፄ ማንንም አያከራከርም የህዝብ ጥቅም ነው ነገር ግን በዛው በግንቦት ድል የተተካው መንግስት ደርግ ፅፎ ባስቀመጠውና ኢህአዴግ ድንገት ሲደርስበት ጊዜ አግኝቶ ማቃጠል ባልቻለው ዶክመንት አገር ካስተዳደረ አሁንም በዓሉ ብሔራዊ ሳይሆን ስልጣን የያዙት ሰዎች ብቻ ቀን ነው ማለት ነው ይፄ የአኔ አቋም ነው እንዲህ ብልም ግን ደርግን ለመጣል ለተሰዉ ታጋዮች ክብር የለኝም ማለቴ አይደለም ይሄማ ሊሆን አይችልም ሌሳው ቀርቶ በትግሉ የወደቁ ታጋዮች ለደቂታ ከመቃብር ቢነሰ አቶ መለስን አና የስልጣን ሸሪኮቻቸውን ሊያውቋቸው አይችሉም ፍፁም ተለውጠዋል በምቸትና በድሎት መልካቸው ተቀይሮአል እያልኩ አይደለም በአሳማ ነው እነዛ ባለ ራዕይ ታጋዮች የሞቱለት አላማ የተከዜ ወንዝ መላት ጠራርጎ ከወሰደው አመት ሊሞላው ጥቂት ቀን ነው የቀረው ዛሬ ያለው አላማማ ስንቱስ ተነግሮ ያልቃል። ደርግ ስልጣን የያዝበት ክብርም ሆነ የወደቀበት ውርደት የራሱ እንጂ የእኛ አይደለም ኢህአዴግም ደርግን ታግሉ የጣለበት ክብሩም ሆነ ጥቅሙ የራሱ በመሆኑ ከእኛ ጋር የሚያገናኘው ገመድ የለም ጆርጅ ቡሽ ከስልጣን ወርደው ባራክ ኦባማ የተተኩበት እለት የአሜሪካ ብሔራዊ በዓል ሆኖ አያውቅም እነ አሜሪካንን ምሳሌና ተምሳሌት ማድረተ እዚህም አካባቢ ጋ ቢሆን መልካም ነበር ነበር ባይሰበር ሆነ እንጂ ብሔሬዊ በዓፅገ ፍሰጋ «ፍለጋ አያልቅም» የአንድ ህንዳዊ ዘፈን መሰለኝ በእርግጥ ፍለጋ አያልቅም የተፈለገው እስኪገኝ ድረስ በርዕስነት ካስቀመጥኩት ከ«ትዝታ መለስ ኦሦለኮ ሚያዝያ አርቂ የሄድኩት ምን አልባት የሚያዝያ አላማ እና ግብ ቢሳካ ኖሮ ከአድዋ ድል እና ከአርበኞች መታሰቢያ በዓል ቀጥሉ ሶስተኛው ብሔራዊ በዓል የመሆን እድል ይኖረው ነበር በሚል ቁጭት ነው ትዝታ ሚያዝያ በአገሪቱ ፖለቲካ ላይ ትልቅ ለውጥ የመጣበት አመት ነው ምርጫ ኢህአዴግ ከቱ ምርጫ በኋላ መሉ በሙሉ ተቀይራል መዘናጋት የጦስ ዶሮ መሆን ማለት መሆትም ገብቶታል ኢህአዴግ መዘናጋት የሚለው ዲሞክራሲያዊ መብቶች አንዲከበሩ ማድረግን ነው በ በጥቂቱ ገርበብ ያደረገው በር በቀላሉ ሲበረገድ አንደሚችል አይቶአል እናም የስልጣን መሰረቱ ህዝባዊነቱ ሳይሆን ጉልበቱ አንደሆነም በመረዳቱ ነው የተቃዋሚዎች ፖለቲካም አንዲሁ የፈሰሰ ውፃ ይሆን ዘንድ ጠንክሮ ሰርቷል ተሳክቶለታልም የሆነ ሆኖ ምርጫ ሲታወስ የማይረሳ አለት አለ ከምርጫው በኋላም ቢሆን የተፈጠሩት የሀዘን ድባቦች ያን ዕለት የማጠቋቶር አትም አላገኙም እለተ ሚያዝያ ድፍን ስድስት አመት ሞልቶታል ሃጥምጥሞሹም እለተ አሁድ መሆኑምጭምር ነው በአርግጥ ሚያዝያ ምን ነበር» በጦቅቱ ከሳምንት በቷላ በሚደረገው ኛው አገር አቀፍ ምርጫ ከገዥው ፓርቲ ጋር ከፍተኛ መገዳደር የፈጠረው ቅንጅት ለአንድነቶና ለዴሞክራሲ የተባለ ፓርቲ ሚያዝያ ቀን በአለተ እሁድ ለአዲስ አበባና በዙሪያዋ ላሉ ነዋሪዎች «ኑና ዴሞክራሲን እናጠድስ» ሊል በመስቀል አደባባይ ይገኙለት ዘንድ ጥሪ አስተላለፈ ጥሪው ለሁሉም ነዋሪ እንጂ ለቅንድቱ አባላት አና ደጋፊዎች ብቻ ባለመሆኑ ከ ሜሊዮን ያላነሰ ህዝብ በአደባባዩ ተገኝቷል ከዚህ ሰልፍ ሶስት አመት በኋላ በተደረገው የህዝብ ቁጠራ የአዲስ አበባ ህዝብ ሚሊዮን እንደሆነ ተገልዷል የቱ ሚያዝያ ድፍን ስድስት አመት ይሆነዋል ቅንጅቱ በመስቀል አደባባይ እንዲገኙ ጥሪ ያደረገው ለሁሉም ነዋሪዎች እንጂ ለራሱ አባል እና ደጋፊዎች ብቻ ባለመሆኑ የቀረ ህዝብ የለም እኒም ብሆን ለስምንት ሰዓት ዝግጅት ወደ አደባባዩ የፄድኩት ገና ከማለዳው ሁለት ሰዓት ተኩል ነው ሆኖም በዚያ የተንጣለለ ሰፊ አደባባይ አንደ ወትሮ ሁሉ ጥቂት ውር ውር የሚሉ ስፖርተኞች ብቻ አልነበሩም ሴት ወጠንድ ህፃን አዋቂ አማራ ኦሮሞ ትሣሬ ከምባታ ጉራጌ አደሬ ስልጤ ሶማሌ አፋር የቀረ የለም የባነር የካርቶን የክላሰር የልሙጥ ሉክ የመስመር ለክ መፈክር ያላነገበ አልነበረም የመለስ ከምልኦ የህዝብ ሰናሜ አና ማዕበል ክጋራ አደባባዩን አጥለቅልቀውታል ሁሉም ሰልፈኛ በነዛነት የመሰለውን የፖለቲካ አመለካከች ያንፀባርቃል ያ ፅለተ የገዥው ፓርቲ ጆሮ ጠቢዎችኦ ሆኑ ታጣቂዎች የሚፈሩበት እለት አልነበረም በህገ መንግስቱ የሰፈረው የዜጎች የመናገር የመፃናፍ የመታወም የመሰብሰብ መብት ያሰገደብ እና ያለ ከልካይ የተከበረበት እለት ነበር። በአፍሪካ ምድር ለዘመናት የዴሞክራሲ አና የህዝብ ጥያቄ ማፈኛ መሳሪያ ሆኖ የዘለቀው ጦር ሰራዊት ፖለስ እና የደህንነት ሰራተኛ ተገዥነቱ እና ታዛዥነቱ ለህገ መንግስቱ ብቻ መሆኑ የገባው እለት ያች እለት ነበረች እንደ እኔ የየትኛውም ፓርቲ ተዘታይ ያልሆኑ ነገር ግን መደገፍም መቃወቻም ስልጣን የያዘ ፓርቲ የሚሰጠውና የሚሜነሳውመብት ያለመሆኑን ለማሳየት አደባባዩ የደረሱ ብዙዎች ናቸው በጨዋነት እየተካሄደ ያለው ገዥው ፓርቲን የመቃወምና ቅንጅቱን የመደገፍ ሁኔታ አሁንም በሬጨዋነት ቀጥሉል ከቀነ ስድስት ሰዓት ሲል ወደ አደባባዩ መግባትም ሆነ መውጣት እንኳን ለሰው ልጅ ለአአዋፋትም ቢሆን ፈታኝ ሆነ የህዝባዊ ስብሰባጦጡ አስተባባሪ ትንጅቱ ቢሆንም ባለቤት ሆኖ የተገኘወ ግን መላው የክዘተማጦ ሃዋሪ ሆነ የመፈክሩ የቲሸርቱ የባርኔጣው የሀሉም ቁሳቁስ የሠዛላስ ኦዮሰኮ ወጪኒ የራሰ የተሰብሳቢው ነበር ያ በከባድ ዝናብ የተበተነጡ እለት አላማ እና ግቡ ቢሳካ ኖሮ በአርግጠኝነት የእውነትም ሶስተኛው ብሔራዊ በዓል በሆነ ነበር ከዚህ አለት በኋላም መንግስት የሚባለው ቡድን በስልጣን የሚቆየውም የሚወርደውም በህዝብ ፍላጎት እንጂ በፖለቲካ ቲያትር መሆኑ ማክተሚያው በሆነም ነበር ያ ከነገ በስቲያ ስድስት አመት የሚሞላው እለት እንዲህ እንደዋዛ ታሪክ ሆኖ ቀርቶ ይሆን። ጉዞ ወደ ፖሰቲካ ፕሬዚዳንት መለስ ዜናዌ ያን ጊዜ ጠሚኒስትር አልነበሩም በግንቦት አዲስ አበባ ደርሰው በሰኔ ስብሰባ ጠሩ የሰኔ ኮገፈረንስ እየተባለ የሚጠራውን በወቅቱ በተጋባዥነት ሌላኛው ፕሬዚዳንትም በአዳራሹ ነበሩ አይተ ኢሳያስ አፈወርቂ በዚህ ኮንፈረንስ የኤርትራ መገንጠል የኢትዮጵያ አንድነት መፈራረስ በተነሳበት ጊዜ ከማንም በፊት በአዲስ የመሰስ አምልኮ አበባ ተቃውሞ ያሰሙትኑ ፕር አስራት ወልደየስ ናቸው ያውም ጀግኖቹ መለስ እና ኢሳያስ ባሉበት አዳራሽ አስራት በኮንፈረንሱ የተገኙት የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲን ጦክለው ነበር መቼም ያኔ ልጆች ብንሆንም በፕሩ ንግግር አዳራሹ መደንገጡን አገር ምድሩ ደግሞ እልል ማለቱን ከወላጆቻችን ሰምተናል ለነገሩ እኮ የስንቱን የተቀደደ ሆድ እቃ ሲሰፋ ለአረጀ ሰው የአገር መቀደድ ምን ያህል ያንገበግበዋል። አሁንም እንጂ መአሕድ ማለት ግን ይሄ ነበር የማታውቁ ካላችሁ ማለቴ ነው መስስድ መካ ከየገሰገበሰ በሀፀፀ መአሕድ ፕሮፌሰሩ ከሞቱ ከሁለት አመት በኋላ ወደ ህብረ ብፄር ድርድኑ ተቀየረ ተብሎ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መኢአድ ተባለ «ተባለ ነው ያልኩት እንጂ «ተመሰረተ» አይደለም መኢአድ አንዳች ያመጣው ነገር የለም በወቅቱ በመአሕድ የፖለቲካ ፕሮግራም የተደሰቱ በርካታ ኢትዮጵያውያን አማራ ያልሆነ የመአሕድ አባላት እንደነበሩ ከላይ ተጨዋውተናል እናም መኢአድ የተባለጡ ራሉ የመስ ኦሦሶቦ መአሕድ ነው በየገጠሩ እና በየክልሉ የነበረው መዋቅርም መአሕድ ያዋተረው እንጂ አዲስ የተሰሪ አልነበረም መኢአድም ፕሬዚዳንት አድርጎ አር ኃይሉ ሻውልን መረጠ በአገሪቱ ከነበሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ከኢህአዴዓም በላይ በርካ አባላት የነበሩት መኢአድ ሆነ በምርጫ ኢህአዴግ አባላቱ ከሲ እንደማይበልጡ ይፋ ሲያደርግ መኢአድ ደግሞ በወቅቱ ሚሊዮን አባላት እንዳሉት ይፋ አድርጓልና ነጡ በ እንዲያ አልል በቅምጤ ያሰኘው ቅንገድት ብታምኑም ባታምኑም ከ በመቶ በላይ መኢአድ ነው የቅንጅት ተከሳሾች ከአስር ከተፈቱ በኋላ በተፈጠረው ክፍፍል የተወለኑ የቀድሞ የመኢአድ ሰዎች እንደገና ተመልሰው መኢአድን መሰረቱ በውህደቱ ምክንያት መኢአድ ፈርሶ ነበርና ነው በአርግጥ በዚህ ወቅት በተለይም በምርጫ የነበረው መኢአድ ፕሮፌሰሩ የመሰረቱት ሳይሆን በሃይድሮሊሌንክ ጥበብ የተመዘዘ አርቴፊሻል ነው እየተባለ የኢንተርኔት ቧልተኞች መዘባበቻ ሆኖ ነበር የመሲሏስድ ሙት ስመት በእርግጥ በአለቱ በባለወልድ ቤተክርስቲያን የተገኘሁት የፕር አስራት ወልደየስ ኛ ሙት አመት ይከበራል የሚል ጥሪ ደርሶኝ ነው ባለወልድ ቤተክርስቲያን ግቢ ስትገቡ በስተቀኝ በኩል የፕር አስራች መካነ መቃብር ጎልቶ ታያል በተለይም ከመቃብራቸው ላይ ያለጦ ከወገብ በላይ ሀውልታቸው ግርማ ሞገስ አለወ በቦታዉ አንደደረስኩ በግምት ከ በላይ የሚሆኑ ሰዎች ተሰብስበው ጧፍ ያበራፊለ ጥቂት ካህናቶችም ፀሎት አያደረጉ ነው ለገሮፌሰሩ እንደደረስኩም ስስተናባሪዎቹ ጧፍ ሰጥተውኝ ሀሉቱን ተቀላቀልኩ የተሰጠኝ ጧፍ ግን የየቶኛው መኢአድ እንደሆነ አላወኩም አውነት ለመናገር እስከ አሁን የአስራት ወልደየስ የኛ ሙት አመት እየተከበረ ብቻ መስለሣ ነበር ለካስ ተላላ ሆ ነው እንጂ በግልፅ የመኢአድም አርባ ይሁን ሰማንያ ያለየለት የጮት ዝክር እየተክበረ ነውና አፈር በበላሁና መኢአድን ያህል ፓርቲ አልቅሰን ሳንቀብረው ተዝካሩ ላይ እንገኝ። ከሀ አመት በኋላማ ብዙ ነገር ተተይሮአል ለምሳሌ አሰላለፉ ኢህአዴሣግ አና መለስ» የነበረው አሁን መለስ እና ኢህአዴግ ሆኖአል መለስ ከፊት ኢህአዴግ ከኋላ አኔን ካላመንክ በቀላሉ የህወሓት ፖሊት ቢሮ አባላት አነማን አንደሆኑ እይ እዚያ ውስጥ ቢያንስ በህወሓት ጦጡስጥ ተሰሚነት የነበራቸው አመራሮች ዛራ የሉም አቶ መለስ ዜናዊ አለ ባለዬታቸው ቀዳማይ አመቤት አዜብ መስፍንም አለብበኾፐ በተቀረ ለጥንዶቹ የሚታዝዝ ካልሆነ ጠደ ሠሥሊት ቢር ድርሽ አንዲል ፈሖታድ አያገኝም አባይ ዐፀሐዬ ስብፃት ነጋ አርከበ አእቁባይ ስዩም መስፍን ብርዛነ ክርስቶሊ ቢያንስ የሉም እነዚህ ሰዎች አጊጋፋ ታጋዮች ከመሆናቸው አኳያ ለተዳማዊቲ አመቤት ሊታዘዙ አይችለም በእርግጥ መለስን ስለዚህ ቀተዳይ ብትጠይቃቸጡ «መተካካቱ የማይዋጥልህ ብለው ሊያጣጥለህ ይትላለሉ በመሬት ያለው ግን ይፄ ሳይሆን መለስ እና አዜብ ብቻ ናቸው የሆነ ሆኖ ከ አመት በኋላ መለስ አና ኢህአዴግ ተተናቃኛቸቸውን የሚያስወግዱበት አዲስ መላ ፈጥረዋል። በጣም የማከብረው ጋዜጠኛ እና የፖለቲካ ተንታኝ እስክንድር ነጋ አሸባሪ ተብሎ በመያዙ ነው እስክንድር ነጋን መቼም ታወተዋለህ ቢሆንም ግን ስለዚሁ ብርቱ እና መንፈሰ ሶዕነ ጦዳጄ ትንሽ ላጫጡትህ ይህ «የፕራስ ጅግና» የዛሬ አመት ነው በአዲስ አበባ ከተማ የተወለደጦ የመጀመሪያ አና የመለስተኛ ደረጃ ተምሀርቱን በአንኝሊዝ ስኩል ነው የተከታተለጡ ከሁለተኛ ደረጃ አስከ ሁለተኛ ዲግሪወ ድረስ ደግሞ በአሜሪካን ሀገር ተማረ ከለታት አንድ ቀንም አምባኑ የወታደራዊ ጁንታ መንግስት ትግላችን ለዴሞክራሲያዊ ስርዓት ነው» የሚል ሰንደቶ ባነገቡ እና ብሶት በወለዳቸው ጎበዞች ተገረሰሰ የሚል ዜና አንደዋዛ በቢቢሲ ሰማ ይህንንም ተከትለ በ ወርሀ ሰኔ በተካሄደርፁሁ ኮንፈረንስ መዝጊያ ላይ «የታሰርንበትን እግረ መት በሀይላችን በጥሰን ዴሞክራሲን ከአውነተኛ ባለቤቷ በህዝብ ጋር አገናኘናት» ሲሉ የጦትቱ ፕሬዚዳንት መለስ ዜናዊ መናገሪቸው በመላጦ አለም ተሰማ ይህ ሰውም ሰውየጦ የሚናገሩት እውነት መስሉት በአመቱ ወደ አፃሩ ኢትዮጵያ ገባ ገብቶም አስፔሻላይዝድ ባደረሃገጡ የኢኮናሚክስ ጮያ ላይ አልተሰማራም ይልቁንም ከነፍሉ ጋር በተሳሰረውጡ የዜጠኝነት ሙያ ተሰማራ እንጂ አስክንድር ነጋ ለሀገሪቱ የመጀመሪያ የሆነችውን ነዛ ጋዜጣ «ኢችትዮሏሲስ»ን መስርቶ የሀገሩን ፕሬስ ለማሳደግ ደፋ ቀና ማለት ጀመረ ሆኖም ትግሉ ካለተ በኋላ የ«ጨዋታ ፈረሰ ዳቦ ተቶረሰኔ ደራሲዎች ብቅ አለ እልፍ አአላፍ የደፃ ልጆች ያለቱበትን የዴሞክራሲያዊ ስርዓት ጥያቄ ትግል እና አላማውን ገድለው ጥልቅ ጉድጓድ ወስጥ ቀበሩት ቀጥሎም የህወሓት አመራርች እና ዘመዶቻቸውን በሚያበለፅግ አዲስ ድርሰት ተኩት ይሄን ሂዜም የአስክንድር አላማ አንትፋት ገጠመው «የኢትዮጴስ» ዋና አዘጋጆም ተፈራ አስማረ ፍሱን ይማረወና ፀተሩን ተላጭቶ ከርቸሌ ገባቋ የደርግ የአፈና ስልቶችም ጥቂቅ መሻሻሎች አየተደረገባቸጡ ተመልሰው ብቶ አለ እነሆም «ኢትዮጳስ ጋዜጣ ተዘጋ እስክንድር ነጋም ሀበሻ የምቶባል የእንግሊዘኛ ጋዜጣ ማዘጋጀት ጀመረ ከለታት በአንዱ ቀንም የጠዋት ስፖርት በነገራችን ላይ አስከተያዘበት ጊዜ ድረስ የጠዋት ስፖርት አቋርጦ አያውቅም በሚሰሪብት ጊዜ ከየት መጠ ያልተባለ ስዎች ፊቱ ገጭ አለ ና ጎህ ሳይቀድ የሰማይ አዕዋፋት እና ፈጣሪ ብቻ ምስክር በሆነበት በዛ ሃሠለስ አሦሦለኮ ጭር ባለ ጠዋት ደብድበው ሲበታቃቸጡ እጄን ሰበሩትፁ ለረጅም ጊቤም እጁ በጁሶ ታስሮ ዳነ ይሄም ሆኖ ዓን አስክንድር አልተበገረም መንግስትም አሉን መደብደብ አልሰለቸውም አሁንም በአንድ ጠዋት በተለመደው ቦታ እና ሰዓት ስፖርት በሚሰራበት በታጠቁ ሀይሎች ተከቦ ማዕከላዊ ገባ በማዕከላዊ ሁለት ቀን ካደረ በኋላ የደረሰበትን በአንደበቱ የነገረኝን እንደወረደ ላጫውትህ «አንድ ሌሊት ሶስት ሰዎች ለብቻዬ የታሰርኩበትን በር ጓጉንቸር መፈልቀቅ ጀመሩ እኔም ነቃ ብዬ የሚሆነውን መጠበቅ ጀመርኩ ክጥቂት የቁልፍ ካካታ በኋላ በሩ ወለል ብሎ ተከፈተ ሶስቱ ሰዎችም ወደ አለሀብት ክፍል ገበ ነገር ግን የሰዎቹ ፊት አይታይም በፎጣ ተሸፍኖአልና አንደኛው ታጣቂ «በዚህ ፎጣ ፊትህ እንዳይታይ አድርገህ ሸፍን» አለና አንድ ፎጣ ወረወረልኝ አይኔ ማየት እንዳይችል አድርጌ በሰጠኝ ፎጣ አየሸፈንኩ «በልቤ አይ ሊረሽኑኝ አይደለም የመጡት ሊረሽነኝ ቢሆን መልካቸውን እንዳላየው ፊቴን አይሸፍነም ነበር» አልኩ ትእዛዛቸውን እንደፈፀምኩ ሁለቱ ወደ እፄ መጥተው ክንድ እና ክንዴን ይዘው አነሱኝነ በዛ ውድቅት ከዛች ብቸኛ ክፍል ወጣሁ። ረ ጎበዝ ጠርጥር እንጂ ያልጠረጠረ አየተመነበጠረ አኮ ነው ወንድሜ ኢህአዴግ መለኛ ሰው አለወ መለስ የሚባሉ ለአያንዳንዷፏ መሰዛከል አስቀድመጡ የማዘጋጃ ለምሳሌ የመያዶች ህግ የፕሬስ ህሣ የፖለቲካ ፓርቲዎች መደራጃ ህግ የዐረ ሽብርተኛ ህሣ ሁለም ከምርጫ በኋላ የተቀመሩ ናቸወዉው አሁን ደግሞ እነዚህ ህጎች ቁና ቁና መሉ እያመረቱ ነጡ እመነኝ ገና ያመርታሉ ምናልባት «ቁቶች» አና «አሜቴ» እስዚተሩ ድረስ ሁሉም ሽብርተኛ ሊባል ይችላል አንተም ብትሆን ባላሰብከውና ባልጠረበዚከው አለች አሸባሪ የመለስ አምልኮ ተብለህ ችቾያዝና በኢቲቪ አቶ ሽመልስ ከማል እና ምኮሚሽነር ደምመላሽ ገሚካኤል ጥቂት ጋዜጠኞችን ሰብስበው «ከሽብርተኛ ድርጅቶች ጋር ሊመሳጠር ያዝነው በቂ መረጃም ሰብስበናል በዚህ አጋጣሚም ለተባበሩን የህብረተሰብ ክፍል እናመሰግናለን» ሲሉ ልትሰማ ትችላለህ ብቻ ምን አለፋህ እነዚህ ሰዎች ገዳም ዘግተው የተቀመጡ ባህታዊያንንም ከፈለጉ የአሸባሪ ድርጅቶች አባላት ናቸው ብለው ሲያበቁ ማስረጃ አለን ከማለት የሚመለሱ አይመስለኝም የሆነ ሆኖ ግን «አሸባሪው» እስክንድር ነጋ ሰኔ ቀን ዓም በወጣችው ፍትህ ጋዜጣ «ኢህአዴግ እና በሽብርተኝነት የተፈረጁት ድርጅቶች» በሚል ርዕስ ስለ አሸባሪ ድርጅቶች እና ተግባራቸው በኢትዮጵያ አዋጭ ያለመሆን ያሰፈረውን ፅሁፍ ፈልዝህ አንብብ እናም ይህ ሰው ጎበዝ ጋዜጠኛ እንጂ ጨካኝ አሸባሪ እንዳልሆነ ታረጋግጣለህ ፍቶሕ ጋዜጣ ቅፅ ደ ቁጥር ያ መሰስረም ያ ዓም የመብሰስ አምል «በሻኛ»ገኘ ከመክስ ዜካዊ ጋር ባራክ አባማ ስራ ይበዛባቸዋል መለስ ዜናዊ ስብሰባ ይበዛባቸዋል ስብሰባ ስብሰባ ስብሰባ ቀጥሉ ደግሞ ግምገማ ግምገማ ግምገማ ህይጦት በውጣ ውረድ የተሞላች ሆኖባችዋለች ለአሳቸው በጥታቅን እና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ የተደራጁ «ወጣትአዛውንቶችጐ ሰብስበው ያነጋሣራሉ በማግስቱ ደግሞ ነጋዴዎችን ይሰበስባሉ በቀጣዩም ቀን አንደ መድኃኒት ቤት ተረኛ የአለቱን ተረኛ ተሰብሳቢ ተጠማቂ ይሰበስባሉ በተጣዩም እገዲሀ የወጣት ሊግ የሴቶች ሊግ የሸማቾች ማህበር የኢህአዴሣ ስራ አስፈሞፍሚ የፓርላማ አባል ሚኒስትሮች የጦር አዛዝፕች የፃዛይማኖት አባቶች ሀሉም ይሰበሰባሉ ይጠመቃታሉ አበባ ላኪዎች ግንባር ቀደም አርሶ አደሮች ተሸሳሚ አርሶ አደሮች ሞዴል አርሶ አደሮች ተራቸውን ጠብቀወ ይሰባስባለ የግንቦኑ በዓል መክፈቻ ተሳታፊዎች ይሰበሰባሉ መዝጊያውም ላይ እነዚሁ ሰዎች ቁጥራቸው ሳይቀንስ ይሰባሰባሉ እንደ መክፈቻው ሁሉ በመዝጊያወጠ ፕሮሣራምም ጠሚኒስትሩ ከቀዳማዊት እመቤት ጋር ሆነው ስብሰባውን ይመራሉ ለነዚህ ሁሉ ስብሰባዎች ኮፍያዎች ይታተማሉ ቲሸርቶች ይታደላሉ በነፋሻማ አየር ተሪ ለደረሰው ተስብሳቢ ደግሞ በነፍስ ወከፍ እስካርቭ ያንገት ልብስ አንገቱ ላይ አንዲደርብ ይቀናዋል አንዳንዴ የአጅ ሰዓት እና የስፖርት ቱታ የመሰለ ጃኬትና ሱሪ የሚደርሰው እድለኛም አለ ታዲያ በሁለም ላይ የኢህአዴግ አርማ ጐልቶ ታትሞበቃታል እናም ኮፍያና ቲቭሸርት ጠይም አስካርቭ እየቀያየሩ አመቱን ሙሉ ስብሰባ መምራት መምራት መምራት የስብሰባ ሱስ ይሄ ነገር ከጫት ሱስ ሳይጾሻል አይቀርም መሰለኝ ቄረንጆቹ አ ጥቁሩ ወይም ጩለማው ሰኛ ይሉታል አለተ ሰኞን ለምን መሰለህ። የሆነ ሆኖ ከመለስ ዜናዊ ጋር ማንም ይሁን ማ አርሶ አደርም ይሁን ፕርፌሰር ከተሰበሰበ የማዳመጥ ትእግስትን አብዝቶ መለመን አለበኑ አሊያ ዐይይቱ ተደምሮአል ጠሚኒስትር መለስ የክብር ቦታቸውን ይዘዋል የልማታዊ ኪነ ጥበባዊያን ሰራዊት ተወካይ ሰራዊት ፍቅፊም ከጎናቸው ገብ ብሉአል ወደ ስብሰባው ዝርዝር ከመግባታችን በፊት በቅድሚያ ጓድ ሰራዊት ፍቅሬ «የቀድሞ ፎርግ ቆፍጣና ወታደር» እንኳንም ለዚህ አበህ ብዬ ደስታዬን እንድገልጽልህ ፍቀደልኝ እስቲ አስበው ዘግንቦት ፀሁ ድል ደርግ ባይፈራርስ ናር አኮ ይሄኔ ምናልባትም በአንዱ የጦር ግጎባር ተሰልፈህ ዛሬ እንዲህ አንደ ዋዛ ከጎነህ በተቀመጡት በሚኒስትር ከሚመሩ ታጋዮች ጋር እየተዋጋህ ነበር ዘላለማዊ ክብር ሆመሳስ አፖሥለዞ ለደርግ ውድቀት ከ በኋላ በአንድ ለሊት ስንቱ መሰለህ ከደርግ ወታደርነት ወደ ሼዘክስፒርነት የተለወጠው «ዳዓድ ሠራዊች» ደርግ ሲነሳ አንድ ነገር ትዝ አለኝ «ጥበብ እንዴት ለታ ደርግ» እንዳደረች ጌታ ደርዓም ማርክስ እና ሌኒን ከግማሽ ክፍሰ ዘመን በፊት የተናገሩትን «ስነ ፅሁፍ የወዛደሩ አጋር ነችኔ «ከሶሻሊስት ሪያሊዝም ውጭ የሆነ ጥበብ የቡርዣው ነው ወይም «የወዛደሩ ጠላቅ ነጡ «ጥበብ የሶሻለዝም ርፅዮተ አለም ማስፈዐሚያ ናት» ጠዘዞ የሚሉ አስተምሮቶችን እንደ አዲስ አቶዝ መኪና በሚያካክል ፊደል ፅፎ በተለያዩ ቦታዎች ሰቀለ ያን ጊዜም አብዮት ጭቁኑ መሪ ጭቀኑ ህዝብ ሰፊው ህዝብ አለም የወዛደር ነች ኢሠፓ የሚሉ ድራማ ቲያትር መጽሐፍት ዘፈን መዝመር አንደ ጠበል ፈለቁ መኖር የፈለገም አየተጋፋ ተጠመቃቸጡ በእርግጥም ያኔ ያመነባቸው ተፈጡውሶባቸዋል ይሄን ያየው ደርግ ሆዬም አዝማሪ እንኳን ሳይቀር በ«ከፍተኛ ኪነት እንዲታቀፍ አደረገ እነሆም ያን ፈዜ ለኙጉታ ደርግ ያደረችው ጥበብ ልክ እንደኔና እንደ አንተ በግንቦት ነፃ ወጣች ለክስራ ምናምን አመትም ጌታ አልባ ሆና ናረቾ። አዲስ አበባን እና ናይሮቢን በመንገድ ብዛትም ሆነ ጥራት ልታነፃፅር በፍፁም እንዳትሞክር አዲስ አበባ በስንት ጣዕሟ ኬኒያ አንግሊዞች ከሰሩላት መንገዶች ባሻገር ብዙም ለውጥ አላደረገችም ሌላው ቀርቶ የናጠጡ ባለፀጋ የሆኑ ሰዎች በብዛት በሚኖሩባቸው እንደ «ዌስት ላንድ» አይነቶቹ በርካታ ሰፈሮች ሳይቀር ያለው የውስጥ መንገድ ደረጃውን የጠበቀ አይደለም ዋና መንገዱም እንዲሀ ለናይሮቢ እድገት ግልቢያ ትልቅ ኒ የመለስ ኦምልኮ አንቅፋት እየሆነ ያለው «ጃም» የትራፊክ መጨናነቅ ነው በእግርህ በ ደቂታ የምቶትደርስበት ቦታ በመኪና ከሁለት ሰዓት በላይ ሊፈጀብህ ይችላል አብዛኛው ህዝብ መኪና አለው ሆኖም መንገዱ እና የመዚናው ብዛት አልተገናኝቶ ናቸው ልጅህን ሁለት ሰዓት ትምህርት ቤት ለማድረስ ከጠዋቱ ሰዓት መኪናህን ይዘህ መውጣት ግዴታ ነው በእርግጥ ይሄ የመኪና መጨናነቅ ሰም ሰዓት ሙሉ አይደለም የተወሰኑ ሰዓቶች አሉት የሀገሬው ሰው በዛ ሰዓት መኪና እንድትነዳ አይመክርህም በተቀረ ኬኒያውያን መንግስት ሊያመጣው ሊያደርገው በሚችሉ ውጤቶች ሙሉ በሙሉ ይበልጡናል። ከጭብጡ እንጀምር አንግዲህ የወቅቱ ፖለቲካ «አሸባሪ» እና «ሸብርን መከላከል» አንደሆነ ግልፅ ነው እናም አሸባሪ በሚል ጋዜጠኞች የመላስ አምልኮ ፖለቲክኞች አንዳንዴም መንገደኞች በፌደራል ፖሊስ ቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው ይህንን ተከትሎም መንግስት ሰዎቹን ያሰራቸው ስለተቹት እና ስለተቃወሙች እንጂ አሸባሪ ሆነው አይደለም የሚል ተቃውሞ ከውስኮም ከውጭም መነሳት ሲጀመር ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ሰዎቹ የታሰሩት በበቂ ማስረጃ መሆኑን በሁለት ሳምንት ጊዜ ውስጥም ማስረጃውን ለህዝብ ይፋ እንደሚያደርጉ በመግለፅ ተቃውሞውን አስተባበሉ ሆኖም የተቀጠርንባት ሁለት ሳምንት ብቻ ሳይሆን አምስት ሳምንት ካለፈ በኋላ ማስረጃ የተባለው «አኬልዳማ» በሚል ርዕስ የቀረበ ፊልም ሆነ ምናልባትም የፊልሙ ደራሲ ራሳቸው አቶ መለስ ሊሆነ ይችላሉን ብዙሃኑም ፊልመን በንቃት ተክታተለ የቴሌቪዥን ኤቲክስ ስስነ ምግባር እንደተጠበቀ ሆኖ ማለቴ ነው ምክንያቱም ሆሊውድ የሚሰሩ አስፈሪ ሆረር ፊልሞች እንኳ ቢያንስ ከ አመት በታች እንዳያያቸው የሚከለከል ህግ እያለ ኢቲቪ ግን የተቆረጠ አንገት የተገነጠለ አጅ የተፈረከስ ጭንቅላዮኙ እያሳየ ዓመት የሞላው ሀዛን በሙሉ ሊያየው ይችላል» ይላል ያውም ሲኒማ ቤት ሳንፄድ አቤታችን ድረስ መጥቶ ወደ ጭብጡ እንመለስ የመለስ መንግስት አሸባሪኦ ብሎ ባሰራቸው ጋዜጠኞች ፖለቲከኞች እና ገና ያልተያዙ አየታደኑ ባሱ «አሸባሪዎች» ላይ መከሸሻ ሆኖ በአዜልዳማ ፊልም ከቀረበው አንዱ ማስረጃ መላ ቤተሰባቸውን ያጡ አንድ ግለሰብ በሚሰጡት ምስክርነት የሚጀምር ነወ ግለሰቡ ባለቤታቸው አና ልጆቻቸው በአነግ ስለመገደላቸው የሰጡት ቃል ታጥቦና ተተኩሶ ነው በአኬልዳማ ፊልም ያየነው ሆኖም በፊልመ የቀረበውን አልድገመውና ኢቲቪ ከሰወየው ቃል በአጠባና በተኩሱ ወቅት የቆረጠውን ቀጥዬ የስውየውን ሙሉ ንግግር እንደወረደ ሳውርድላችሁ ሸበኝ ቤተሰቤን ወሰዱብኝ ቀጥቅጠወ ባሰቤቴንም ሃደሷቶ የኋኔ ወንድምቻ ልንገራቸቻሁ ባለቤቴን ጎደሐብኝ ለመቶ እብረን የነበረን ሰንብረሄ ለሳለቀሰዙም ሎሄንም ለልገለሪፅም እናንተ ሄዳቸሁ እዩቶ ሸባ ልቻ ለይት የፈሰሰ እቾ የተሰበረ ለጅ መልሷሰውልቸል ለተ ለሳየፈምሞውም እኔ የፅጳኔ ወዕሯድምች ብትተውኝ ጥሩ ነው ተንሻጃ ለንሴ ል ለይሰራም እና ይሄ ነው ድርሄቱ የሚደረሃው ድራጎቅ የዘተማ ወሮርዘሳን ለዕታጥቀው ሀቡን ፈቿቶቅ እምሰቱን ዓደኞቼን ሃደል ለተጥቸው የግደኛ ዩን ሚስቶ እና የእኔን ሜሰት ሃደሱት እንዲህ ያለ ሃፍ ይሰሪሰ። ይሄ ተባራሪ ወሬ አይደለም ራሳቸው የተዳዩ ባለቤቶች ናቸው በአንደበታቸው የመሰከሩት ስለቡናውም ስለ አርቃነም እናም በዚህ መልኩ የተገኘ መረጃ ለፍርድ ቤት ማስረጃ ሊሆን ቀርቶ መርማሪዎቹን በህግ ባስጠየቀን ኖሮ ህግ ካለ ማለቴ ነው የሆነ ሆኖ «ቶርቸር» ስለሚባል ነገር ብዙ ብዙ ሰምተናል ያውም ከደርግ ጊዜ ጀምር ያውም በማዕከላዊ አስር ቤት ይሄ ነገር እንዴት ነው። በበኩሌ ኢቲቪ «ልመነን እንደሚያሳይ ከአንድ ቀን በፊት ሲያስተዋውቅ ስሰእነ እስክንድር ነጋ ንፁህነት አስቀድመን የመሰከርነውን ምስክርነት ገደል የሚከት ወይም የሚያፈርስ ማስረጃ አቅርቦ ሊያሳፍረን ይሆን እንዴ ብዬ ራሴን ተጠራጥሬው ነበር እናም የመጀመሪያወ ክፍል ታየ ምንም አዲስ ነገር የለም ምናልባት የዛሬው የፊልመ መግቢያ ሊሆን ስለሚችል ማስረጃው በዘሜቀጥለው ለያቀርቡት ፈልገው ይሆን ስል አንሰላሰልኩ እናም ዞለተኛውጦ ሶስተኛው ክፍል እያልኩ ጠበኩ ሆኖም ወፍ የለም የቀረበው ማስረጃ በሙሉ አንዳንዶቹ አነግ ከኢህአዴግ ጋር በጋራ መንግስት ሆኖ ሻ ማኖጥጡ ሌሎቹም እስረኞቹ ራሳቸው ማዕከላዊ እስር ቤት ሆነው አንዲህ ልናደርግ ነበር እንዲህ አስበን ነበር ጂኒ ቁልቋል የሚል ሆነና አረፈጦ የእኛ ጥያቄ መንግስት ሰዎቹን ከማሰሩ በፊት ሰበሰብኩ አገኘሁባቸው ያላወ ማስረጃ የት አለ። ዝሆን ነኝ ብሎ አምኗል» የሆነ ሆኖ መለስ በቂ መረጃ አለኝ ካሉ በኋላ እና ፊልሙ እንደሚታይ ሲነገር ከፊልሙ የጠበኩት እስክንድር ነጋ እንደ ኦሰማ ቢን ላደን ክላሽ ከስሩ አድርጐ ፊልድ ጃኬት ለብሶ ከአንድ የሀገራችን ተራራ ስር መሽጐ የሽብር ትእዛዝ ሲሰጥ ወይም ጣቱን አየወዘወዘ በመንግሥት ባለሥልጣናትና ተቋማት ላይ ጥቃት እንደሚሰነዝር ሲዝት ነበር በፊልሙ ሳይ የቀረበው ግን በጋዜጣ ማስታወቂያው ተነግሮ በይፋ በተጠራ የውይይት መድረክ ሳይ ጥናታዊ ጽሑፍ ሲያቀርብ ነው ይፄ ነው አንግዲህ አኬልዳማ የደም መረሬት ለአንዱአለም አራጌ አሸባሪነት ደግሞ እንደ ማጠናከሪያ ሆኖ ቀርቦበት ያየነው ውንጀላ ወንድሙ በኤርትራ ለሽብር ተግባር እየሰለጠነ መሆኑ ነው ሽ ይሄ «ፌር» አይመስለኝም በምንም ሊገናኝ አይችልምና እንዲህ ከሆነማ ዛሬም በኢትዮጵያ በስልጣን ላይ ያሉት የኢሳያስ አፈወርቂ ዘመዶች ምን ሊባሉ ነው መቼም መንግሥታችን ኢህአዴግ ነው ኢህአዴግ ደግሞ እናም በግድ ይገናኝ ከተባለ እኛም የግድ ደርግ ህስዬ አብርሃ የወንበዴ መሪ ነው» በሚል ምክንያት ብቻ የስዬን ታናሽ ወንድም አሰፋ አብርሃን ለ አመት በእስር ቤት ማሰቃየቱን እንደ ህጋዊ እርምጃ ልንወስደው ነው ማለት ነው ይፄ ከሆነ ደግሞ እያንዳንዱ የደርግ ጥፋት በእንዲህ ዓይነት ሚዛን የመሳሰስ አምልኮ ተመዝና ከሚኮነንበትና ከሚከሰስበት ወንጀሉች በሙሉ ነዛ ሊወጣ ነው ማለት ነው አያችሁ የአከልዳማ ፕርዲለሮች ጉድጉድ ሲቆፈር ብዙ መጥለቅ የለበትም ማን እንደሚወድቅበት አይታወቅምና በተተረ ሽብርተኝነትን መከላከል አስፈላኒም ተገቢም ነው የሽብር ድርቴት አረመፄያዊ ተግባር መሆኑን ለማወቅ ምንም አይነት ትንተና አያስፈልግም ምክንያቱም ዋነኛ የጥቃቱ ኢላማ ሰላማዊ ዜጋ ነውና ይህንን ደግሞ ማንኛጡም ዜጋ አይደግፈውም ከዚህ በተጨማሪም ሻዕቢያ ፀረ ኢትዮጵያ አቋም እንዳለው ከማንም የተሰወረ አይደለም በዚህ በኩል ልዩነት ያለ አይመስለኝም ልዩነቱ የሚመጣው ጋዜጠኞችን እና በሰላማዊ ትግል አምነው እየታገለ ያሉ ፖለቲከኞችን እያሰሩ ከእነ ቢን ላደን እና ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር ሲደመሩ ነው ምክንያቱም የአኬልዳማ ፊልም አና አሸባሪነት እርስ በእርስ ይጣረሳሉና ከዚህ ተደም ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ «ሸብርተኝነትን በተመለከተ ከአሜሪካ ጋር እንደጋገፋለን መረጃ አንለዋወጣለን» ብለውን ነበር ሆኖም በአኬልዳማ ፊልም ላይ ያየናቸው የአሸባሪዎቹ አለቆች ነዋሪነታቸው በአሜሪካ ነወ።