Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي
  • قائمة القراءة
  • مختصر
  • كتاب مسموع
  • بحث
  • تحميل
  • myzon
  • تسجيل الدخول
  • تسجيل
English  አማርኛ  Français  العربية
كتاب اليوم

የመለስ አምልኮ -1.PDF


  • word cloud

የመለስ አምልኮ -1.PDF
  • Extraction Summary

እንግዲህ ምን ያህል አስመራሪ እንደሆ ጃ መልካም ነው ለኤርትራ መገንጠል ተበሆያቂው አፄ ምኒልክ አድዋ ላይ ጣሊያንን ካሸነፉ በኋላ ገፍተው ከኤርትራም ለማስወጣት ያልቻሉበትን ምክንያት እንይ እንደሚታወቀው በአለማችን ዛሬም ድረስ ከተከሰቱ ረሀብ እና ድርቅ አንዱ በኢትዮጵያ የተከሰተው ነው ይፄ ረሀብ በታሪክ «ክፉ ቀን» ተብሎ ተመዝግቦአል ጊዜውም እኤአ ከ ለአራት አመት ነው። አቦይ ይህን ያሉት እኮ ሻዕቢያ የአይደር ትምህርት ቤትን ህፃናት ተማሪዎች በክላስተር ቦንብ ከፈጀ በኋላ ነው ኽረ ለመሆኑ ለኤርትራ መደፈር የምትፋለሙት በኤፈርት ገቢ ነው። በዳዩ ብዙ ስተስራክርንበት በ መሰሰ ፈቀመንበረ ሆነ በቪህ መንድ ነው የተፈፀመው» ሲሉ ለጥያቄው መልስ ሰጥተዋል አቦይ ከእኔ መልስ እፈልጋለሁ ያሉት ይህንን ቃለ መጠየቅ አረስተውት ነው። ወይስ ሌላው ቀርቶ እርሶ ቃል በቃል እኮ የተናገሩት ያውም ስለኢህአዴግ ምስረታ ለመወያየት በተዘጋጀ ስብሰባ ከእለቱ አጀንዳ ጋር የማይያዘውን የሊቀመንበር መቀየር አነሱ አንስተው ሲያበቁም እንደ ሊቀመንበርነትዎ «ከመሀላችን ብቃት ያለው ሰው ጠቁሙና እንነጋገርበት» ማለት ሲገባዎም በቀጥታ «በእኒ ቦታ መለስ ሊቀመንበርነቱን ይያዘው» አሉ ይሄ የአት የእናትን ውርስ ለማስተላለፍ ወይም መቁነንን ቬርን ወደ ሌላ ለማዞር ካልሆነ በቀር ለዴሞክራሲ እታገላለሁ ለሚል ድርጅት ሊቀመንበር የሚመርጥበት አሠራር አይደለም የሆነው ግን እንዲህ ነው ልክ እንደ ርስት ከመሀል አንዱን መርጦ የአኔን ድርሻ ለእከሌ ሰጥቻለሁ አቦይ እንዴት ሆኖ ይሆን ለዚህ መልስ ኛጠየቁኝን ወይስ መጀመሪያም አርሶም የመሰስ አምልኮ ሊቀመንበር የሆኑት በምርጫ ሳይሆን በውርስ ነው።ም ደምሮ ጠረጴዛ ሰር ደብቀነምዎለ ክምሪራባውያን ድጋፍ ቋማግኘኑ ለና የሊትይጵያ ሀዝብ በደርግ የተነሳ ለሰለጠሳላው ነጭ ዛጊታሊፈሃም ነው የምናራምደው ለ መሰሰ የመሰስ ከምልኮ እሺ አቦይ አሁሑቋስህወሓት የጠራ ፕሮግራም አለው በሚለው አቋምዎ አንደፀኑ ነው። የኢትዮኤርትራ ጦርነት ሊቀሰቀስ ዋዜማ በጦርነቱ ላይ መንግስት የሚኖረውን አቋም ለመወሰን የህወሓት አመራር ብቻውን ተሰብስቦ እንዲያ ሲጭ የነበረው ብአዴን እና ኦህዴድ የአመት እረፍት ላይ ስለነበሩ ነው። ኢህዴንስ ወደ ብአዴን የጠበበው በአዲሱ ለገሰ በተፈራ ዋልዋ በታምራት ላይኔ በበረከት ስሞዖን በአያሌው ገብዜ ፍላጎት ወይስ በህወሓት ትእዛዝ ነው።

  • Cosine Similarity

ሲል ከሄ በተሻለ መልኩ የብአዴን መፅሀፍ በደንብ አብራርቶ ይነሣርፃል አናም የድርድትህን እድሜ የምስረታ ዘመን ብቻ አየቆጠርክ ሰማያዊ ክብር አታላብሰው ታዬ እንደነገረክ ሲሆን ሲሆን አንተጡ ራስህ አስቀድመህ የድርጅትህን ድክመትና ጥንካሬ ለይተህ እወቅ ይሄም ከከበደክ በነፃው ፕሬስ ላይ ስለድርጅት ድክመት የሚነገርህን በልቦናህ ይዘህ ለማጣራት ሞክር ከዚያም እውነት ሆኖ ካገኘኸው አታምልከው ገስጠህ አርመው እንጂ ስህተት ሆኖ ካገኘኸውም ያው ፅሁፍ በወጣበት ጋዜጣ ላይ ማረሚያ እንዲታተምልህ የማድረግ ሙሉ መብት አንዳለህ እወቅና ምላሸህን ይሄ ነው ከአንተ የሚጠበቀው በተቀረ በስልክም ሆነ በፖስታ ቤት ዘኩል ማስፈራራትና መሳደብ አንድም ነውር ነው ሁለትም ልክ አኔን መንግሥት ከ በላይ በሚሆን ክስ እንደከሰሰኝ ዓይነት ወንጀል መሆኑን ልትረዳ ይገባል ዛሬ እንዲህ የምትፎክርበት ጊላ ኪስህ ያለው ድርጅትህ መታወቂያ ነገ መወንጀያክ ሊሆን እንደሚችል መጠርጠር አለብክ ተዝ ይልህ አንደሆነ የዛሬ አመት ኢሰፓ የሚባል ፓርቲ ነበር ታዲያልህ ከለታት አንድ ቀን የዛን ፓርቲ መታወቂያ የያዙ በሙሉ ተለቃቅመው ታሰሩ ከአስር የተረፉትም «የኢሰፓ አባል የነበሩ» አየተባለ ስራ ለመቀጠር እንህ እንዳይችሉ ተደርገው ነበር አናም በፓርቲ የመለሰ አምልኮ መታወቂያ መኮፈስ ደግ አይደለም ፓርቲ ይመጣል ይሄዳል እኔና ጾኩ ነን የምንቀር ይፄ ድርጊትህ ደግሞ አያቀባብረንም የሆነ ሆኖ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ «ቢሮህ አንመጣለን «ጠብቅ ዋጋህን ታገኛለህ» የሚሉ ደዋዮች በዝተዋል አልፎ አልፎም «ሞት ለተመስገን» የሚል የፖስታ መልአክት ሳይቀር ይደርሰኛልኡ መቼም አርግጠኛ ነኝ «ተመስገን ፈሪ ነው» ብሎ የነገረህ ለው ያለ ይመስለኛል ይሄ መረጃ ግን ግነት ያለው መሰለኝ ምናልባት በደንብ አጣራ ፈሪፃ እግዚአብሔር አለው» ብለውህ አንዳይሆን በተቀረ ካድሬ የምፈራበት ምንም ምክንያት የለም ደግሞም ማንም ተነስቶ ግለሰቦችን ማስፈራራት የሚችልበት ዘመን ታሪክ ሆኖ አልፏል ይሄ ዛሬ በህግ የሚያስጠይቅ ወንጀል እንደሆነ ከላይ ነግሬዛለሁ በጣም የሚያስገርመው ደግሞ አብዛኞቹ ተሳዳቢዎች በሞባይል ስልካቸው የሚደውሉ መሆናቸው ነው በቀላሉ የስልክ ቁጥራቸውን ይፔ ወደ ህግ ብፄድ እነማን አንደሆኑ ይታወቃል አሊያም በዚሁ ጋዜጣ ላይ ከነስድቡና ዛው ዘርዝሬ ባወጣው ጓደኞቻቸው እና ቤተሰቦቻቸው እንደሚያፍሩባቸው አውቃለሁ «ወዳጄ» ካድሬ ሆይ የጊዜ እንጂ የሰው ጀግና እንደሌለው ብትረዳ መልካም ነጠ እናም ድርጅትህ ከአንተ የሚጠበቀውንና የሚፈለገውን አያሟላህ ግዴታህን መወጣት ብቻ ነው ያለብህ በተረፈ የራስህን ግዴታ ከመወጣት አየቦዘንክ ሌሉች ግዴታቸውን ሲወጡ ማስፈራራቱና መሳደቡ ለድርጅትሀም ሆነ ለአንተ ጥሩ አይደለም ሁላችንም ቤት ውስጥ አሳት መኖሩን ልታወቅ ይገባል ለጊዜው አሳቱ ባይለበልብህ እንኳ ሰውም ይታዘብሃል ሰማይና ምድርም ዝም ስለሚሉ ነው አንጂ እንደሚታዘቡህ ልታወቅ ይገባል የሀሆነ ሆኖ ጦማሬን ከመጨረሴ በፊት ፈቃድህ ከሆነ አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ መቼም ካድሬ መናገር አንጂ መጠየቅ አንደማይፈልግ አውቃለሁ «ጂረ ለመሆኑ ድርጅትህ አበል ከመስጠት ባሻገር የአቅም ግንባታ ስልጠና አይሰጥህም እንዴ። መንግስታችን ወዴትም ወለም ዘለም ሳያስፈልገው ኢትዮጵያዊ ማለት «የኢህአዴግ አባል ወይም ደጋፊ ብቻ ነው» ሲል ይችላል ከእነዚህ «አፍቅሮተ ድርጅት» ካደረባቸው ወንድም እና እህቶቻችን ዝቅ ብሎ ደግሞ ሁለተኛ ደረጃ ኢትዮጵያዊ ይገኛሉ ሲልም ሊመርቅ ይችላል ገዥው ፓርቲ እንደ ሁለተኛ ኢትዮጵያዊ የሚያያቸው በግልፅ የተቃዋሚ ፓርቲ ደጋፊ እና አባል ያልሆኑ እንዲሁም ኢህአዴግ ላይ ያላቸውን ተቃውሞ በአደባባይ የማይገልፁትን ይመስለኛል በተረፈ የተቀረው ኢትዮጵያዊ ሁሉ ባለቅፅል ስም ነው ወይ አሸባሪ ወይ ፀረ ሰላም የዛሬ ዓመት ስልጣን የያዘ ፓርቲን መደገፍ ወይም አለመደገፍ በምን አግባብ ኢትዮጵያዊ መሆን አለመሆን ላይ እንደደረሰ ግልፅ አይደለም ብቻ ከሺ አመት በላይ የዘር ግንዳችንን የምንቆጥርበት አትዮጵያዊነታችንን በ«አፍጋኒስታናዊነት» ለመለወጥ ባይሞክር ለሁላችንም ይበጃል የዴሞክራሲ መብቶች ሊከበሩ ይገባል ከምንም በላይ የህግ የበላይነት ይቅደም ሙስና እያራቆተን ነው ትናንሸ ባለስልጣናት ትናንሽ የምድር አማልክት እየሆኑብን ነው የሚሉ ብሶቶችን ማሰማት እንደ አሸባሪ የሚያስፈርጅ ከሆነ ጉዳቱ ለሁላችንም ነው ትዝታ ያኔ የዛሬው መንግስት ጭው ባለ በረፃና በየዱር ገደሉ ከወቅቱ መንግስት ጋር በመሳሪያ ይፋለም ነበር ፍልሚያው የጦር መሳሪያ ብቻ ሳይሆን በፕሮፓጋንዳም ነበር እናም ደርግ «ነፃ አውጪዎቻችንን» «ወያኔ» በሚል ተቀጥላ ስም ነበር ያስተዋወቀን በአናቱም «ወያኔ ማለት ድልድይ አፍራሸ ባንክ ዘራፊ የስልክ አና የመብራት ሀይል ገመዶችን በጣሽ» ወዘተ እያለ ያብራራልን ነበር በእርግጥ በወቅቱ አብዛኞቻችን የደርግ ፍላጐት ፕሮፓጋንዳ ብቻ ነው ብለን ማሰብ የምንችልበት ሁኔታ ላይ አልነበርንም እናም ገንጣይ» «አስገንጣይ» «የእናት ጡት ነካሽ «ቴትሮ ዶላር ያሰከራቸው» ሲለን «ወይ ጉድህ እያልን እናደምጥ ነበር አሁን ያንን ዘመንን አልፈናል ማለፍ ብቻም ሳይሆን በሰፈሩት ቁና መስፈር አይቀርምና ደርግ ፋሺስት ወያኔ መንግስት ሆነዋል ቦታ ተለዋውጠዋል የመለስ አፖለ የሆነ ሆኖ በደርግ ዘመን ኢህአዴግ በመሣሪያ የተደገፈ የአመፅ ትግል ያደርግ ስለነበረ ለስርዓቱ ንፁህ ኢትዮጵያዊ አልነበረም «የአናት ጡት ነካሽ አስገንጣይ ጦንበዴ ነበር አሸባሪም ይባል ነበር ይሄን ስያሜ ያገኘው ግን በዓብሩ ብቻ አልነበረም የአምባገነኑ የደርግ መንግስት ተቃዋሚ በመሆኑ አንጂ ሁሉም መንግስታት እንዲህ ናቸው የተቃወማቸውን ወይም የራሳቸውን ጠላት የህዝብ ጠላት» አድርገው ይፈርጁታል ደርግ «ወያኒ የአናት ጡት ነካሽ ነው» እያለ ሲያወግዝ የወያኔ ታጋዮች ግን ከህዝቡ ከትግራይ ህዝብ አምባሻ እና ውዛ በፍቅር እየቀረበላቸው ነበር የሚታገለት ህወሓት ነፃ አውጪዩ» አየተባለ በየበአላቱ እና በየመስኩ ይዘፈንለትም ነበር የመንግስት ጋዜጠኞች ደግሞ «ሁለት የወያኔ አባላት በትግራይ ክፍለ ሀገር እንዳ ስላሴ አውራጃ በህዝብ ትብብር ተያዙ» ሲሉ ዜና ያቀርቡልናል ቀልድ ይሏችኋል እንዳህ ነው ሌላ ቀልድ ይሏችኋል ደግሞ «ሁለት ጋዜጠኞች የኤሌክትሪክ እና የስልክ መስመርን በፈንጅ ሊያጋዩ ሲለ በሀዝብ ትብብር ተያዙ» የሚል ሆኖ ታገኙታላችሁ ተያይዞም «ህብረተሰቡ በዚህን መሰል ትብብሩ እንዲተጥል ጥሪ እናቀርባለን» ሲሉ ይመርቁላችኋል በዚህ በኢህአዴግ ስርዓት ማለቴ ነው ብቻ ምን አለፋችሁ ማንም ሄደ ማንም መጣ የፖለቲካ ደጋፊ ያልሆነውን ወይ «የወያኔ ወንበዴ» አሊያም «አሸባሪ» ይለዋል ለዚህም ነው ኢትዮጵያዊነታችን ሚከበረው ለንተሱ አጎንብሱ» በሚለው ብዛል እስከኖርን ብቻ ነው ያልኩት አስቲ ኢብሳ በግጥምህ አርሮአችንን ማሰማትዘን ተጥልል ሮም ነው ማራው ተግሬው ነው ፇኙሬሄው ወሳይታው ነው ጸሃባታው ለቋዙ ነው ፉኙጂው ጭንቅ ብታኛለ ጴተዮጵያዊው ማክሁኃ በአርግጥ ኢብሳ የዚህ ዘመን ሰጡ ቢሆን ኖሮ ግዓጥመን አንዲህ ሲል ነበር የሚያተርበው «ኦሀዴድ ነው ዝብጳዴን ነው ሀወሓ ነሁ ደእሀዴን ነው መድረዘ ሄ መጴጳድ ነው ጴደ ነዙ ጭንቅ ዝትሃል ሊተዮጵያዊው ማወ» አውነትም ጭንት ይላል የግድ የገዥው ርቲ አባል ወይም ደጋፊ ልሆነ ስለምን በጥርጣሬ ይታያል። መቼም ስንት እና ስንት ሺ ማይልስ ተገዘው ባህር አቋርጠው የኒውዮርክን መንትያ ህንፃዎች ወደ ፍርስራሽነት የለወጡ ድርጅቶች በዘር በሃይማኖት በባህል በገፅታ የሚመሳሰሏቸውን ሀገራት ሰርጎ መግባትና ጥቃት መሰንዘር ይከብዳቸዋል የሚል ቧልተኛ ይኖራል ብዬ አላስብም እውነታው እነዚህ የአለማችን አደገኛ አሽባሪ ድርጅቶች በህዝባቸው እና በጠላታቸው መካከል ያለውን ሰፊ ርቀት ጠንቅቀው ስለሚያውቁ ነው አደጋ ያላደረሉት በእርግጥ እንዲህ ስል አልቃይዳ የአሜሪካ አሽከር» የሚላቸጡን የአረብ አገር ባለስልጣናት ቢያገኝ አቅፎ ይስማል ማለቴ እንዳልሆነ ይሰመርበት አይሆንምም ምክንያቱም አልቃይዳና የሳኡዲ ሚኒስትሮች ፊት ለፊት ከተገናኙ ከሁለት አንዳቸው ያለምንም ጥርጥር ከምድረ ገፅ ይጠፋሉ እያልኩ ያለሁት አልቃይዳ ሰላማዊ አረቦችን ከገዥዎች ጋር የማይተባበሩትን እና የአገልግሎት ተቋማትን የጥቃት ኢላማ አድርጎ አያውቅም ነው እንዲህ ካደረገማ እሞትለታለሁ የሚለው አላማው አፈር ድሜ በላ እንደማለት ነውወ ይሄ ጉዳይ ኢትዮጵያዊ መልክ ሲይዝ ደግሞ ይበልጥ ፍፁም ሠላማዋና ተቆርቋሪ ይሆናል ምክንያቱም ኢትዮጵያዊያን ኢትዮጵያን ይወጠዳለ በመሬት ያለው ግን ጠንካራ ተቃዋሚዎች በሙሉ «አሸባሪ የሚል ታፔላ ማለጠፍ ነው ጥቂት ዘግይቶም በጠራራ ፀሀይ የፈንጅ እራት ሊያደርቱን ሲሉ ለጥቂት እንደተረፍን እንሰማለን አመራሮቹም ፀረ ኢትዮጵያዊ ይባሉና ይኮነናሉ ግራ የሚገባው ግን ኢትዮጵያውያንን ነፃ አወጣለሁ የሚል የፖለቲካ ድርድት ሰላማዊ ኢትዮጵያውያንን እንደወጡ አስቀርቶ የሚያገኘው የፖለቲካ ትርፍ ነው በአንድ ወቅት ህወሓት የትግራይን ህዝብ ነፃ አወጣለሁ ብሎ በጦር መሳሪያ ሲታገል ነበር ነገር ግን በየትኛውም የትግራይ ከተማ የሚገኝ የመብራት ሀይልን ወይም የቴሌኮሙኒኬሽንን መስሪያ ቤትን አውድሞ አላየንም ህዝብ በተሰበሰበበት ቦታም ጥቃት ሰንዝሮ አያውቅም የሀውዜን የአውርፕላን ድብደባም ቢሆን የመንግስት ድርጊት እንጂ የተቃዋሚው ውድብ ህወሓት ድርጊት አልነበረም በአርግጥ ስለሀውዜን ድብደባ ሲነሳ ከህወሓት ጋር ተያይዘው የሚነሱት አሉባልታዎች እንደተጠበቁ ሆነው ማለቴ ነው የሆነ ሆኖ ሻዕቢያንና መሰል የጎረቤት ሀገራት አሸባሪ ድርጅቶችን ነቅቶ መጠበቁ ግዴታ ነው ከእነዚህ ሀገራት አና ድርጅቶች ጋር በዘር ህ የመለስ ከምል በሃይማኖት በርዕዮተ ዓለም የማይገናኙትን እና በሰላማዊ መንገድ የሚታገሉትን ኢትዮጵያውያንን ከነሱ ጋር እ ፊልሞች ን ያጠሳለፉ የሚሰሩ የማስመሰያ የትኛውንም አሜሪካዊ ብትጠይቁት በሲአይኤ ሀ ርፎዘርፍ ላ« እንደሚመካ እና እንደሚኮራ በድፍረት ይነግራችኋል ሲአይኤ ለአሜሪካውያን የደህንነት ዋስትና እንጂ የገዥው ፓርቲ የዴሞክራቶቹና ሊቤራሉቹ ስልጣን ማስጠበቂያ አይደለም የህዝብ ማስፈራ ሪያም አይደለም በደርግ ዘመን እጅግ ብቃት ያለው የደህንነት ተቋም ነበረን ያ መስሪያ ቤት ግን በስጋት እየታየ የሚፈራ በአንቅልፍ ልብ ሳይቀር የሚያባንን እንጂ የኢትዮጵያውያን መመዚኪያ አልነበረም ታዋቂው ደራሲ በአሉ ግርማ የዚህ መስሪያ ቤት ሰለባ እንደሆነ ኮሎኔል መንግስቱ እራሳቸው ተናግረዋል በአጠቃላይ በደርግ ዘመን የደህንነት መስሪያ ቤቱ የህዝባዊ ሸብር ፋብሪካ ነበር የኢሰፓ ተቃዋሚ በሙሉ ኢትዮጵያውያን አልነበሩም ለኮሎኔል መንግሥቱ ለደህንነት ቢሮውም ኢብሳ ጉተማም ኢትዮጵያዊውን ፍለጋ ቀጥሎአል «መሬኙ ራሹ ሷለ ሇማ እረ ባጳቸሃረው ሃገር ሀዝቡን ያሸበረ ፃ ተማሪ ነው። ሰልጣን ላይ ያለው ወይስ ተቃዋሚ ፓርቲ ውስጥ ያለው። የሆነስ ሆነና አገር ማለት ምን ማለት ይሆ ክዢ ፍቅር የፕሮፌሰር መስፍን ወማርያም የአገር ትርጓሜ እና የአገር ፍቅር ምንጭ እንዲህ ይላል የላንድ እገር መሬት በደንብና በሀግ የተአሳሰ ነው ድንበር ለለው ለጥቂት ልሮቸ በዚሀ ድንበር የተክለሰው መሬት ሻሀ ዓመታት ወደ ተሂዶ ተሂዶ የማይደረሰበቅ በጣም ረጅም ታሪክ ለሰው ሰምሳሌ ግብፅ ፉርሰ የዛሬዎ ሏጴራቅ ጴራን ቻይና ሊትቦዮጵያም የእንደዚሀ ያሐ ታሪጽ ባለቤቶቻ ናቸወ በነዚህ ጳገሮቸ ውሰጥ ታሉ ተዘታታይ ቶውልዶቸች ያደረኙቅን ታጋድሎና የስፈሐትን መሰዋሪትነት ቋመሃመቅ ለሰቸጋሪ ለይደሰም እነዚህ ትውልዶቻ በሀሳብ በሰራና በእምነቅ ያሰተላለፉት የተክማቸ ታሪዘ ለሰለገሮቹ የሀልውናቸውና የብራቸሁ መሰረት ነው የለገር ፍቅር የሚባላለው የሚመነጨውም ስአዚህሀ ይመሰሰኛል የክህደተ ቁልቁለች» መፅሐፍ ፕር መስፍን ወማርያም አዘለም አንጠለጠለም የአገር ፍቅር የሚተረጎመው በውትድርና መያ ብቻ አይደለም በኢኮኖሚም በባህልም በማህበራዊ እሴቶችም ጡስጥ ነው ሀይሌ ገስላሴ እና ደራርቱ ቱሉ ሩጫ እንጀራቸው ነው ነገር ግን ሩጫውን ዛሽነፉ በኋላ የአገራቸው ባንዲራ በክብር ሲሰቀል የሚያለቅሱት እንጀራቸው ሆኖ አይደለም የአገር ፍትር እንጂ መንግስቱ ኃማርያም የወራሪውን የመሀመድ ዚያድ ባሬን ጦር ደምስሰው ካራ ማራ ላይ አሪንጓዴ ቢጫ ቀይ ባንዲራ ማሰተላቸጦ እና ቀነኒሳ በቀለ በሺ ሜትር ሩጫ ድል አድርጎ በአቴንስ ስታዲዮም አረንጓዴ ቢጫ ተይ ባንዲራ ማሰተሉ ለኔ አኩል ኩራት ነው ልዩነቱ ባንዲራው ላይ የኮከብ ምልክት መጨምሩ ብቻ ነው ሌላው ቀርቶ ኢንጅኔር ቅጣው እጅጉ በናሳ የጠፈር ምርምር ማዕከል እጅግ የላቀ ክብር ያለው ሳይንቲስት መባሉ የሀገር ኩራት ነጡ ይህ ሰው ሲጠራ «ኢትዮጵያዊው አር ትጣወ» ተብሎ ነውና የመለስ አምልኮ ሁላችንንም ሊያስማማ የሚቸለው ጉዳይ አገር ከፖለቲካ ልዩ መሆኗ ነው የቱንም ያህል በፖለቲካ አመለካከት ልዩነት ቤኖርም ልነ ወደ ብሔራዊ ስሜታችን ከተሸጋገረ ግን አደጋ ነው ይሄ አይነቱ ልዩነት በውስጣችን ካለ ግን ምንም ጥርጥር የለውም ምንጩ የአጭበርባሪ ፖለቲከኞች አሉታዊ ቅስቀሳ ነው መንግስቱ ኃማርያም በእርስ በእርስ ጦርነት መ ት ያለውን የኢትዮጵያ ሰራዊት የእናት አገር ፍቅር የለወም ሊሉ ወቅሰውታል አልፎ ተርፎም ጭንቅላቱን ከፍተን የእናት አገር ፍቅር አንጨምርለትም» ሲሉ ተሳልቀውበታል እንግዲህ የመንጌ የአገር ፍቅር መለኪያ ስልጣናቸው በሻዕቢያ እና በኢህአዴግ እንዳይነጠቅ በሚደረግ ጦርነት በሚከፈል መስዋዕትነት ልክ መሆኑ ነው በመለስ ዜናዊ መንግስት ደግሞ መጀመሪያ አካባቢ ራሱ አገር ፍቅር ባንዲራ ቅብርጥሶ ቦታ አልነበረውም ከኢትዮኤርትራ ጦርነት በኋላ ደግሞ የአገር ፍቅር መለኪያው «ገዥውን ፓርቲ በመደገፍ» ወይም ተቃዋሚዎችን ባለመደገፍ» ይገለጣል ተባለ ተባለ ነው ሰሞኑን ደግሞ አባይን ጠልፈን ቃሪያና ሽንኩርት ለማምረት ላሰብነው እቅድ ገንዘብ የማያወጣ አገሩን የማይወድ ብቻ ሳይሆን ነጭ ለባሽ ነው ተባለና የጎሪጥ የሚያዩን በዙብን መቼም አቅሙ ካለ እንኳን አባይን የሜዲትራኒያን ባህርንም ጠልፎ ቀይ ስር እና ድንች እንደ ልብ ቢመረት ቅር የሚለው ነጭ ለባሽ ኢትዮጵያዊ አለ ብሎ ማሰቡ ተገቢ አይደለም ለማንኛውም የፖለቲከኞቹ የአገር ፍቅር ስሜት መስፈርት ለጊዜው ይቆይና የምሁራኑን እንይ አንዳንድ ምሁራን የአገር ፍቅር መኖርና ያለመኖርን ከንቃተ ያቀራኙታል ይሄም ቢሆን ብዙ የሚያስኬድ አይመስለኝም የራሱ አእላ አባነጋ ንቃተ ህሊና በዚህ ዘመን በዩኒቨርስቲ ከሚያውደለድል አንዳንድ ፕሮፌሰር ጋር ሊነፃፀር የሚችል አይመስለኝም ፕሮፌሰሩ ከመንቃቱም በሳይ መጥቋል በዚህ የተነሳ ከአሉላ የተሻለ አገሩን ያፈቅራል ልንል ግን አንችልም ይህ መስፈርት አይሆንም ባይሆን ዩኒቨርስቲ ያለውን ሰውዬ ሲአይኤ ነው ብንለው ለአውነታው የቀረበ ነው ትውልዱ ሞቷል የሚሉት አባት አርበኞችም ቢሆኑ በንቃተ ህሊና ከዚህ ትውልድ ጋር አቻ ነን ብለው አያውቁም እኛም አባት አርበኞች እና እናት አርበኞች በንቃተ ሀሊና ከትውልዱ ያነሱ ናቸውና የአገር ፍቅር ስሜት የሚባል አልፈጠረባቸውም ብለን አናውቅም ለማንኛውም ሁስት ትዙስደድ በደ ጎላ በእርግጥ ስለአገር ፍቅር ስንነጋገር በሂደት እየተናደ የመጣበት ሁኔታ መኖሩን መካድ ይከዊድ ይሆናል ይሄ ግን ትውልድ እና አገር ቀኝ እና ግራ መንገደኛ ሆነዋል እንደ ማለት አይደለም የሆነ ሆኖ አገርን ማፍቀር ወይም ከግል ጥቅም በፊት የአገር ጥቅም ይቅደም የሚለው አስተሳሰብ መሸርሸር የጀመረው ክጣሊያን የአምስት አመቱ ወረራ በኋላ ይመስለኛል ሁለት ትውልድ ወደ ኋላ አፈግፍገን ማይጨው እና ተንቤን ላይ ኢትዮጵያውያን ተዋጊዎች ከሞሶሎኒ ታንክ ጋር በጎራዴ ተፋልመው በመርዝ ጋዝ ተፈቱ ጄነራል ግራዚያኒ በደቡብ ማርሻል ኢማሊዮ ዴ ቦኖ ከሰሜን ግንባር አዛዥነቱ ባሻገርም የጦርነቱን ፕላን ነድፎ አዲስ አበባ ደረሱ ሆኖም የጣሊያን አስተዳደር አምስት አመቱን ሙሉ ቀልቡን ሳይስበስብ ከተለያየ አቅጣጫ ጥቃት የሚሰነዝሩበትን አርበኞች መቋቋም እንደተሳነው ነው የተባረረው የአርበኞች የነፃነት ትግል እንደተጠበቀ ሆኖ በርካታ ታዋቂ ኢትዮጵያውያን አና መሳፍንቶች ለወራሪው ጣሊያን በባንዳነት በአገልጋይነት አድረው ነበር ሌላው ደፃ ኢትዮጵያዊ የተራበ እና የታረዘ በመሆኑ አቅም ስለሌለው አርፎ ተቀምጦአል አገሩ በጣሲያን መወረሯ ሳይሰማው ቀርቶ ግን አይደለም አንጋፋው ደራሲ ክበደ ሚካኤል ደግሞ «ቂሳሪያ» ለሚባለው የጣሊያን ጋዜጣ አዘጋጅ ሆነው ህዝቡን «አግዚአብሔር ቀይ ነው ጣሊያንም ቀይ ነው አንድ ናቸውና ተገዙለት» ሲሉ ይቀሰቅሉ ነበር ጄነራል መኮንን ደነቀም እንዲሁ ለጣሊያን ቁርስ የሚሆን እንቁላል ለማቅረብ ተፍ ተፍ ይሉ ነበረፊ ብቻ ብዙዎች ኢትዮጵያውያን ጣሊያናዊ ስራዎችን ይሰሩ ነበር ይሄም ቢሆን ግን እነዚህ ሰዎች የአገር ፍቅር ብሉ ነገር አልፈጠረባቸውም ለማለት የሚያስችል አይደለም ነገር ግን አገርን ማፍቀር መሸርሸር ለመጆመሩ ምክንያት ናቸው የነሱ ትውልድ እንዴት። ወንድሚ ድሮ አንጂ ዘንድሮ የእናት ጡት ነካሽ የለም መቼም የራበው አና የጠማው አገርህን ትጦዳለህ ወይ ተብለ አይጠየትቻ የነሰ ልጆች ከቢሊየነሩ ቤል ጌት ልጆች በላይ አየተንደላቀቁ የመንግስት መኪና ተመድቦላቸው በወር የአንድ ቀበሌ ህዝብ ወርፃዊ ባጀት የሚያህል ገንዘብ አየተከፈለላቸው አየተማሩ ሌላው ሽንት ቤት አና ጣሪያ በሌለው ትሦህርት ቤት አንዲማር ከተገደደና «አገሪቷ የነሱ እንጂ የአኔ አይደለችም» ዚል ነጭ ለባሽ ብሎ መፍረዱ ኩነኔ ነው ድሮም ቢሆን አንዲህ ተብሎ ቀረርቶ ተሰምቷል «አንደራብኝ አእንደሞረሞረኝ ከጠገበው ጋር ልሞት ነጠ መሰለኝ አንዲህ ቢልም ደዛው ለዛገሩ ከመሞት ወደኋላ ብሉና አመንችቶ አያወቅምፅ በዚህ ትውልድ በግጥም ማጣማልጎምጎም ለሀገር መሞቱም አንዳለ ቀጥላል የመለስ አምልኮ ብታምኑም ባታምኑም ትውልዱ አገሩን አይጠላሳም እርግጥ የብሄር ፖለቲካ የተመቸው አይመስለኝም ፈሪ እና ጫታምም አይደለም በኢትዮ ኤርትራ ጦርነት ያሳየው ወኔ እና አገራዊ ስሜት የአረቄ እና የጫት ውጤት አይደለም በደም የሰረገ የአገር ፍቅር እንጂ በ ኢትዮጵያ ላይ የጦር መሳሪያ ማዕቀብ ሊጣል ነው ተብሎ ይሄው ገዥው ፓርቲ የተቃውሞ ሰልፍ በመስቀል አደባባይ ሲጠራ ደብተር መያዣ ቦርሳችንን ወርውረን እዚሁ ያልሞተ መስቀል አደባባይ «አሜሪካ ወያላ ነሽ ለካኔ እያልን አገራዊ ስሜታችንን ገልፀናል በአርግጥ ሚያዝያ ዐ ም እዛቸው አደባባይ ይኹንኑ ገዥ ፓርቲ «ስልጣን ጥሩ ነው ሲበዛ ግን ይመራል» ብለናል ችግሩ መንግስት የሚሰማው የድጋፍ ድምፅ ብቻ ሆነ እንጂ እውነታው ይሄ ቢሆንም በዚህ ዘመን አማራው የትግራይ ወይም የኦሮሚያ መሬትን አገሬ እንዲል የሚፈለግ አይመስለኝም ኽረ አንዲያውም ለማንያ አራት እና ሰማንያ አምስት አመተ ምህረት አካባቢማ አንዱ ብሔር ሌላውን ብሔር ከአገራችን ውጡ እያለ ሲያፈናቅል እና ሲገድል ነበር መቼም የዚህ እኩይ ተግባር ጠንሳሽ አርሶ አደሩ ነው የሚል የለም ፖለቲካው የወለደው ችግር እንደሆነ ግን ሁሉም ይናገራል ሃቭብረጃ የኖርጃው በለባዶቻችን ደም በጎባዶቻቻን ደም ጳናፉ ጴቶቦጵያ የደፈረጃ ይውደምያ ያደደፈረጃ ይውደም» የሚለው የመሀሙድ አህሙድ ዘፈን የደርግ መንግስት ከሻዕቢያ እና ኢህአዴግ ነበር ብዙመፍው ጋር ሲዋጋ ወኔ መቀስቀሻ ይፈዖጳ ይፈሐዖጳ ይሐዖጳ ዘጋድሮ የወንበዴ ኑርነን በሞራል እያዘፈነ ኤርትራና ትግራይ ወስዷቸዋል አሮግጥ የኤርትራም የትግራይም ሰዎች በወቅቱ ከመንግስት ሰራዊት ጎን መው «ይሐዖሳ ይሐዖጳ ይሐያለ ዘጋድሮ የሻእቢያ ኑሮ የወያኔ ኑር ማለታቸውን ዛሬ ልንክድ አንችልም በኢትዮኤርትራ ጦርነትም ይሄው ዘፈን በራሉ በመሀሙድ በየግንባሩ ተዘፍኖስል ከቤንሻንጉል የተመለመለውም። ወይስ ወይስ ምን። ተጋዳሳይ ተግራይ ጳርቪቭብካ በሎ ነዚ ዓሻ ለምሃራይ» የሚኃ ይፄ እንኳ ይቅር ወደ አማርኛ አልተርጉመው ወደ ደቡብ ብትሄዱም አንዴ ወላይታ ጋሞ እና ዶርዜን ባንድ ላይ ሲጨፈልቁ ሌላ ጊዜ ደግሞ በወቅቱ ከ ሚሊዮን በላይ የነበሩት የሲዳማ ህዝብ የራሳችንን ክልል እንመስርት ሲሉ በጠመንጃ ሲቀለበሱ የነበረበት የአምባገነኖች ጣልቃ ገብነትን ነው የምታገኙት የኢህዴድ እና የኦነግም ልዩነት መነሻ ይኸው ነው ኦነግ ፌደራሊዝም ከተባለ በኦሮሚያ የማንንም ጣልቃ ገብነት አናስተናግድም» ሲል ኦህዴድ ደግሞ ልክ ነህ ከህወሀት በቀር ማንም ጣልቃ አይገባብንም ብአዴንም ቢሆን» የሚል ምላሽ መያዙ እንደሆነ በጊዜው የኦህዴድ አመራር አባል የነበሩት ዶር ነጋሶን ጠይቆ መረዳት ይቻሳል በኢትዮጵያ ህገመንግስት የጸደቀው ፌደራሊዝም ከምር በህይወት እንደሌለ የተረጋገጠው ግን በህወሓት ክፍፍል ወቅት ነው ይሄንን እኔ አይደለሁም ያልኩት እራሳቸው የብሔር ፌደራሊዝምን ስርዓት ያመጡብን ህወሀቶች ናቸው የትግራይ ክልል ርዕሰ መስተዳደር የነበሩት ገብሩ አስራት ከስልጣናቸው የተነሱት በክልሉ ምክር ቤት ፍላጐት አልነበረም አባተ ኪሾም ከደቡብ ክልል አስተዳዳሪነታቸው የወረዱት በደኢህዴን ፍላጐት አይደለም ኩማ ደመቅሳ እራሳቸው ከኦሮሚያ የተነሱት በጨፌ ኦሮሚያ ምክር ቤት አባላት ውሳኔ እንዳይመስላችሁ ስዬ አብርፃሃም «ፍትህ እና ዳኝነት በኢትዮጵያ» በሚል ርዕስ ባሳተሙት መጽሐፍ ይሄንኑ ገልፀዋል በቅርቡ በጎንደር አና በሱዳን አዋሳኝ አካባቢ መሬቶች ላይ በተፈጠረው ያለመግባባትንስ ማን ነው የወሰነው። ይጮሀሉ የሆነ ሆኖ ግን ስዬ መከላክያ ሚኒስትር እንደ ነበሩ ግልፅ ነው እናም የዛን ጊዜም ሆነ ዛሬ የሀገሪቱ መሪ መለስ ናቸው ስለዚህም ስዬ «ፍርድ ቤቶች ነፃ አይደሉም የገዥው ፓርቲ ወገንተኛ ናቸው» የሚሉትን አናምንም የሚያስብል ነገር በእጃችን የለም ስዬን ካመናቸው ደግሞ ይሄ ድርጊት በመለስ አገላለፅ «ኪራይ ሰብሳቢነት» ነው መለስ ግን መጀመሪያ አካባቢ «ኪራይ ሰብሳቢ» ሲሱ የገለፁት ጥቂት ጠንካራ ተቃዋሚዎችን እና አንዳንድ የግል ጋዜጦችን ነበር ቃል በቃል ሊሉ የፈለጉት ተቃዋሚዎቹም ጋዜጦቹም የውጭ ሀይሎች መጠቀሚያ ናቸው የሚል ይመስለኛል። የለለ አምልኮ ህወሓት ኢትዮጵያዊነት ይቅደም የሚሉትን የትግራይ ተወላጆች «የአማራ ቡችላ» ይላቸው እንደነበረ ሁሉ ኦነግም የኦሮሞ ህዝብ ጥያቄ የብፄር ጭቆናን ማስወገድ እንጂ ኢትዮጵያዊ አይደለንም የሚል አይደለም የሚል አቋም የያዙትን «ጎበናኒዚም» ሲል አወገዘ ራስ ጉበና ዳጨው የኦሮሞ ተወላጅ ቢሆኑም በአፄ ምኒሊክ ዘመነ መንግስት በነበረው አገርን አንድ የማድረግ ዘመቻ ተባባሪ የጦር መሪ በመሆን መዝመታቸውን እንደ ቅኝ ገዢ ተባባሪ አስቆጥሯቸው ነው ኦነግ በሸግግር መንግስቱ ወቅት ስልጣን ይዞ ሳለ ኦህዴድን «አዲሱ ጎበና» አያለ ያወግዝ ነበር በእርግጥ ዛሬም አህዴድ ለኦነግ ጎበና ነው በቅርቡ የኦህዴድ ሰው ነኝ የሚሉት ፀሀፊ በከዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ባቀረቡት ፅሁፍ ኦነግ አና ፍትህ ጋዜጣ ጎበናዎች ናቸው» ብለዋል። ወይስ። እያለን መከራከር አይኖርብንም ይፄንን ብአዴንም ኦህዴድም «ተገቢ ነው ደርግን ለመጣል ከኛ በላይ ለፍቷል ከአስኳልም በላይ ይገባዋል» ብለው የተቀበሉት ነውና ህወሓት በኢትዮጵያ ፖለቲካ ላይ «ንግስቷ ንብ» መሆኑን ከተስማማን ዘንዳ ስለምን ለትግራይ ህዝብ የብቻ «ፖለቲካ ማንነት» ካባ እንደተሰፋለት ማወቁ አኣይከብደንም «ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ» የህወሓት ሙሉ ስም ነው ህወሓት የብሄር ፓርቲ ሲሆን ውክልናውም ለትግራይ ህዝብ ነው እነሆም የትግራይ ህዝብ እስከ ደገፈው ድረስ የፓርቲው ህልውና አስተማማኝ ነው የተቃወመው እለት ደግሞ የህልውናው መጨረሻ ይሆናል ይሄ እንግዲህ በመርህ ደረጃ ነው በተግባር ግን ለትግራይ ህዝብ የቀረበለት አንድ አማራጭ ብቻ ነው ህወሓትን መደገፍ ከዚህ ውጭ ወለም ዘለም የለም እናም እስከ ድረስ «ትግራይ ከአንድ ፓርቲ በላይ መሸከም አትችልም» የሚል መፈክር እንዳኢየሱስ ላይ ይፎከርበት ነበር ገፍቶ የመጣ ፓርቲም ካለ «ነፍጠኛው ዳግም ጭቆናውን ሊጭንብህ መጣ» ተብሎ ይወገዛል አፈር አባቱንም በልቶ ይመለሳል ይፄ የሚሆነው በትግራይ ህዝብ አይደለም የለስ አምልኮ የህወሓት ካድሬዎች እንጂ በትግራይ የህወሓት አባላት ካድሬም ናቸው የ ግራይ ህዝብም ናቸው አንደ ካድሬ ነፍጠኛ መጣኔ ብለው ይቀሰቅሳሉ አ ህዝብ ደግሞ አኛ የትግራይ ህዝቦች ህወሓትን ብቻ ነው የመግፈልገው ብለው ሰልፍ ይወጣሉ ልማታዊ ሚዲያዎችም «የትግራይ ተቃዋሜ ፓርቲዎችን የኢሰ ት ና ዬ ናቸው ን ለሚ ፓ ስርዓት ናፋቂዎች ናቸው ብሎ ሌላ ከምርጫ በኋላ ደግሞ በትግራይ የህወሓትን ህልውና የሚፈታተን ይል መጣ «አረና ትግራይ ለሉአላዊነትና ለአንድነት» የሚባል ቲ መሪዎቹም የህወሓት ዋነኛ አመራሮች የነበሩ ናቸው ከዚህ ጊዜ ሃቹ የተጣሉ ድሬዎች አረናን ነፍጠኛ ብሉ ማውገዙ አልመች አለ ፍጠኛው አፄ ቴዎድሮስ በእን ስ ናው ግሊዝ አልማረክም ብለው «ማረክን እንዳይሉ ሰው የ በጳጃኛው ደጳኋ እንዳይሉ ምው ለመፎቸው ምናለ እንግሷዞሃ ሲገቡ ለገራቸው ወሬ ለይመፍም ነሃረኞቻ ናቸው እያለ እንደገጠመው አይነት ን አ መባህት አለላ አና የአረና አፈጣጠር በህወፃት ረ ሮች መሪነት እና በትግራይ ህ ባልነት የተ አረና በምርጫ ከሌሎች ስምንት ፓርቲዎች ጋር በመሆን መደረን መሰረተ ከመድረክ አባል ፓርቲዎችም አንዱ አንድነት ነው የአንድነት ልፍ ባው ደግሞ ኢስፓን የገረሰሰው የህወሀት ሰራዊት «አባቶ» እየተባሉ ጸካሹት ስዬ አብርፃ ናቸው የአረና ሊቀመንበር ደግሞ ለአስር አመት ተግራይ ክልል አስተዳዳሪ የነበሩት ገብሩ አስራት ናቸው ምርጫው ደረሰ። ይሄን ማየቱ ብቻ በሀገሪቱ ላይ የከፋ ችግር አንዳለ ይጠቁማል ዛሬ ዛሬ በኢትዮጵያችን ልክ ድሮ በኮሚኒስቶች ሀገር እንደነበረው አይነት መንግስትን መቃወም ወይም መተቸት በእጅጉ አስፈሪ ሆኖአል ሰሞኑን ደግሞ ከተማው በማያውቀውና ባልተለመደ ፍርፃት ተውጧል የመለስ ኦኮምኢኡ አሸባሪ ልባል እችላለሁ በሚል ይህንን ደብዳቤ እየፃፍኩልዎ ራሱ ሁለት ጋዜጠኞች «አሸባሪ» ተብለው በማዕከላዊ ታስረው ይገኛሉ በተለይ ደግሞ አንዷ ሴት መሆኗን የሰሙ ይመስለኛል ልጆቱ የ«የፍትህ» ጋዜጣ አምደኛ ከመሆኗ አኳያ በተወሰነ ደረጃ አውቃታለሁ ፈንጅ አጥምዳ ንፁሃንን ልትጎዳ ቀርቶ ሀይለ ቃል ተናግራ ሰው ማስቀየም አንኳ የማትፈልግ ሩህሩህ ልጅ ነች ብቻ ይህን እንደ ምሳሌ አነሳሁት እንጂ ችግሩ ግዙፍ እና ጥልቅ ነው አርሶ ግን ይሄንን የተረዱት አይመስለኝም ከወራት በፊት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ህዝቡ ኮንትራት ሰጥቶናል» እና የመሳሰሉትን አይነት ሲናገሩ ሰምቼ ብርቱ ሀዘን ተሰምቶኛል ምክንያቱም ይፄ ሁኔታ አንድም እንደ ሙባረክና ጋዳፊ ህዝቤ ይወደኛል በሚል ህልም ውስጥ እንደሰጠሙ ማሳያ ሲሆን ሁለትም በህይወት እስካሉ ድረስ በስልጣን የመቆየት ፍላጎት እንዳለዎት የሚጠቁም ንግግር ነው ብዬ ስላሰብኩ ነው ሀዘን የዋጠኝ በእርግጥ በስልጣን ለመቀየት አስበው ከሆነ ይሄ ስህተት ነው እኛም እንደ ግብፃውያን ለውጥ እንፈልጋለን የጨበሬ ተስካር ከሚሉት አይነት ምርጫም መገላገል እንሻለን ኢህአዴግ እና አመራሩም ከበቂ በላይ በስልጣን ቆይተዋል ከበቂ በላይም ሀብት አፍርተዋል የሚባል ወሬም ሰምቻለሁ እናም የግድ እስክንገነፍል መጠበቅ የለብዎትም መቼም ኢህአዴግን እንዲህ ስልጣንን ሙጭጭ ማለቱን «ክቡራን ሚኒስትሮችም ይወዱታል ባልልም ደፍረው «ስልጣን በቃን በቃዎት» የሚሉ እንዳልሆኑ ግን ጠንቅቄ አውቃለሁ እናም ለዚህ ወሳኝ እርምጃ አልፋ እና ኦሜጋ» እርስዎ ብቻ ነዎተቶ ብሰኔ ዓም ወደ ኢትዮጵያ አግር ጥሉአቸው የነበሩት ሂላሪ ክሊንተንም «በአፍሪካ በአንድ አጋጣሚ ስልጣን ይዞ ረጅም አመት በስልጣን የሚቆይበት ሁኔታ ማክተም አሰበት» ያሉትን ልብ ቢሉ ጥሩ ነው በ በተደረገው ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ እርስዎ እና ፓርቲዎ ሙሉ በሙሉ እንዳሸነፋችሁ ብታውጁም ተቃዋሚዎች በተለይም አንድነት ግን ህዝቡን ሊያሳምፅ እንደሚችል ጠቅለው ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል ይሄ ሁኔታ አገኘሁት ካሉት ከቁዕቱ የምርጫ ድምፅ ጋር ፍፁም ተታራኒ ነው ለዚህም ነው ቢቀበለትም ባይቀበሉትም ምርጫ ቦርድን በትነው ሌላ ገለልተኛ አባላትን ሾመው ነፃ እና ተአማኒነት ያለው ምርጫ እንዲዘጋጅ ማድረግ ያለብዎት ክቡር ሆይ የአዞ ህከቨይ እጸከበ ነዐጮቨርበ። መለስን በስልጣን የሚያቆይ «ሴራ»ም ጠንስሰው በተግባር ላይ አውለዋል «አቦይ» ማለት እኘፒህ ናቸው ዘ ስብፃት ነጋ በርካታ ጊዜ ህዝብን ሊያስከፋ የሚችል ከነፃ አውጪ የማይጠበቅ አስተያየት ሲሰጡም ታዝበን አልፈናል ምናልባትም ጡረታ ሲወጡ ይሄንን ነገር ይተዉታል የሚል ቅን ግምት ስለነበረኝ እኔም ብሆን እሳቸውን «አጀንዳ» የማድረግ ፍላጉት አልነበረኝም ሆኖም ግምቴ ስህተት ነበር አቦይ ጡረታ የወጡት ከህወፃት አመራርነት እንጂ የሩቁን ትተን በዚሁ አመት በመጋቢት እና በግንቦት ወር አቦይ የሰጡትን አስተያየት ብንመረምር ህወሓትን አቡክተው የጋገሩ ከመሆናቸው አኳያ ስለህወሓት ያለንን እውቀት ይጨምረዋል የሚል ቅን አስተያየት አለኝ ምክንያቱም ይፄ አይነቱ አመለካከት የአቦይ ብቻ ሳይሆን የሁሉም የህወፃት ሰዎች ነው የሚል ጥርጣሬ አለና ከመይ እኔኹም አቦይ» ከግንቦቱ ጀምረን ወደ ኋላ ወደ መጋቢቱ እንሂድ በወርፃ ግንቦት በአቦይ ታሪካዊ ወር እለተ ቅዳሜ ቀን ዓም ከጠዋቱ ጀምሮ በብሔራዊ ቲያትር በፕር ጌታቸው ኃይሌ በተዘጋጀው «ደቂቀ እስጢፋኖስ» የመለስ እምልዩ መጽሐዓ ዙሪያ ውይይት ተካሄዶ ነበር ለውይይቱም ይረዳ ዘንድ ሃር መስፍን ወልደማርያም የመነሻ ሀሳብ አቀረቡ ዶር ላሏሶ ጌ ዴሌቦ ከታሪክ አኳያ የሚያውቁትን ተናገሩ መጽሐፉ በአፄ ዘርዐ ያዕቆብ ዘመነ መንግስት ከዓም በኦርቶዶክስ ክርስትና እምነት ተከታዮች መካከል የተፈጠረውን መከፋፈል ተከትሎ ንጉሠ ያልደገፉትን ሀሳብ ባራመዱ ሰዎች ላይ ተፈፀመ ያለውን ቅጣት ይዘረዝራል ፕር መስፍን ወልደማርያም ዩግሞ በአፄ ዘርዐያዕቆብ የአገዛዝ ዘመን «መንግስትና ፃይማኖት የተደበላለቀበት» ዘመን እንደሆነ ጠቅሰው በወቅቱ ተፈፀመ የተባሉት አሰታቂ ድርጊቶች ዘውዱንም ለማዳን ጭምር እንደነበረና ሃይማኖታዊ አንድምታ ብቻ እንዳልነበረው እንዲያውም ዋነኛው ፖለቲካው እንደነበረ ሰፋና ጠለቅ አድርገው አሳማኝ ምሁራዊ አስተያየት ሰጡ አስተያየታቸውንም ሲያጠቃልሉ እንኳን ያን ጊዜ ቀርቶ አሁንም ፖለቲካና ሃይማኖት አልተነጣበሉም የተቋጠረ ያልተፈታ ነጠላ አለ» አሉ ከዚህ በኋላ እድሉ በአዳራሹ ለሚገኙ አንግዶች ተሰጠ መናገር ፈልገው ዕድል ተነፍገው የማያውቁት አቦይ ስብፃት ነጋም እድሉን አገኙ ማይክም ጨበጡ እናም የፕሮፌሰሩን መደምደሚያ አጥብቀው ተቃወመ ተታውሞአቸውን ሲደመድሙም ፌገኘር ያልተፈታ ነጠላ ብለው ነገሩን ወደ ፖለቲዛ ለማዞር የሞከሩት ስህተት ነው። ብቻ አቦይ እንዲህ ናቸው ስንል ህወሃትም እንዲህ ነው ማለታችን ነው የመሰስ አምልኮ «ኪክስዲገ ከሚመራው የኪትዮጵያ መንግስት ውጭ ሰልሲርትራ የቆመ ኃደስ የሰም» ስብሓት ነጋ አቦይ ስብሀት ከዚህ በላይ ለቀረበው ፅሁፍ ሦስቴ በ«ፍትህ» ጋዜጣ ላይ ፅፈዋል አርግጥ የሦስቱም ፅሁፎች መነሻ የኔ ፅሁፍ ቢሆንም የአቦይ ምላሽ ወደ ሌላ ጭብጥ የሚያነጣጥር ባህሪ እያሳየ ነው ወደ ኤርትራ እና ወደ አፄ ሚኒሊክ እናም አቦይ ደጋግመው ለኤርትራ መገንጠል አፄ ሚኒልክን ተጠያቂ ወደ ማድረጉ አዘንብለዋል ማዘንበል ብቻም ሳይሆን ደምድመዋል ይሄ አመለካከት የህወሓትም ነው ይፄ ግን ስህተት ነው ስለዚህም በቅድሚያ ይህንን ጉዳይ ብናየው መልካም ነው ለኤርትራ መገንጠል ተበሆያቂው አፄ ምኒልክ ሳይሆኑ አቦይ እና ጓደኞቻቸው መሆናቸውን የእራሳቸውን የአቦይን ቃል ምስክር አድርገን ከመነጋገራችን በፊት አፄ ምኒልክ አድዋ ላይ ጣሊያንን ካሸነፉ በኋላ ገፍተው ከኤርትራም ለማስወጣት ያልቻሉበትን ምክንያት እንይ እንደሚታወቀው በአለማችን ዛሬም ድረስ ከተከሰቱ ረሀብ እና ድርቅ በጣም የከፉ ተብለው ከተመዘገቡት ሶስቱ ረሀብ እና ድርቅ አንዱ በኢትዮጵያ የተከሰተው ነው ይፄ ረሀብ በታሪክ «ክፉ ቀን» ተብሎ ተመዝግቦአል ጊዜውም እኤአ ከ ለአራት አመት ነው። ወይስ ሌላው ቀርቶ እርሶ ቃል በቃል እኮ የተናገሩት ያውም ስለኢህአዴግ ምስረታ ለመወያየት በተዘጋጀ ስብሰባ ከእለቱ አጀንዳ ጋር የማይያዘውን የሊቀመንበር መቀየር አነሱ አንስተው ሲያበቁም እንደ ሊቀመንበርነትዎ «ከመሀላችን ብቃት ያለው ሰው ጠቁሙና እንነጋገርበት» ማለት ሲገባዎም በቀጥታ «በእኒ ቦታ መለስ ሊቀመንበርነቱን ይያዘው» አሉ ይሄ የአት የእናትን ውርስ ለማስተላለፍ ወይም መቁነንን ቬርን ወደ ሌላ ለማዞር ካልሆነ በቀር ለዴሞክራሲ እታገላለሁ ለሚል ድርጅት ሊቀመንበር የሚመርጥበት አሠራር አይደለም የሆነው ግን እንዲህ ነው ልክ እንደ ርስት ከመሀል አንዱን መርጦ የአኔን ድርሻ ለእከሌ ሰጥቻለሁ አቦይ እንዴት ሆኖ ይሆን ለዚህ መልስ ኛጠየቁኝን ወይስ መጀመሪያም አርሶም የመሰስ አምልኮ ሊቀመንበር የሆኑት በምርጫ ሳይሆን በውርስ ነው። ከንጉሱ ወደ አልጋ ወራሹ ሌላው ከዚሁ ጥያቄ ሳንወጣ ህወሓት የጠራ ፕሮግራም ያለው ፕሮግራሙን ለማስፈፀም የሚያስችል የነቃ የሰው ኃይልና የጠራ ሁሉም ሰው የሚያውቀው መዋቅርና አሰራር ያለው የፖለቲካ ድርጅት ነው ከዚህ ከታወቀው አሰራር ውጪ ማንም ሰው ወይም ከመዋቅር ውጭ የሆነ ቡድን ማንኛውም የማይመለከተውን ውሳኔ ሊያስተላልፍ አይችልም» ያሏት ቀልድ ከልብ የምታስቅ ነች እንዴት ነው አቦይ ለፈረንጆች የተናገሩ መስሎት ይሆን እንዴ ይህን ለእኔ የሚነግሩት። ይሀንን ያደረገው ፓርቲ ነው ምርጫ ሳይ ቦበቋሔርሮ ብሔረሰብ መብቶ ለሰስባሪ ነን እያለ ያሰ ለንዳቅ ሃፍረት ሲናር የተደመጠወ» ሲሉ ገልፀዋል ታዲያ አቦይ ስብሓት ለትግል አጋራቸው እና ለበረፃ ጓደኛቸው ለአቶ ስዬ አብርዛ ወቀሳ መልስ ሳይሰጡ እኔን እንዳብራራላቸው መጠየቃቸው ያው ከስዬ ጋር ከተነቃ ይቀራል በሚል እርድና ተላልፈው ነው ወይስ ከአብሮ አደግህ ጋር አትሰደድ በሚል ብሂል እንጃ ስለመናገር ስለመፃፍ ነዓነት ስለ መደራጀት መብት መከበር የአቦይ አመክንዮ ጉንጭ አልፋ ክርክር ነው ምክንያቱም አቦይ ለእነዚህ መብቶች መከበር እንደ አማኝ የቆጠሩት እኔ «አቦይ ስብሃትን በጨረፍታ» ብዬ መፃዛፈን ነው አቦይ በአንድ በኩል እኒ ኢምንት እና አንድ ግለሰብ ነኝ እያሉ በሌላ በኩል ደግሞ ስለሳቸው መዓፍ ለዴሞክራሲ ማረጋገጫ ነው ብለው የሚከራከሩት ክርክር እርስ በእርሱ ይጣረሳል የሆነ ሆኖ በርካታ የፖለቲካ ድርጅት አመራሮች ምህዳሩ ጠበበብን ብለው ከሀገር የተሰደዱት አማራጭ የትግል ስልታቸውን የቀየሩት በርካታ ጋዜጠኞች ጋዜጣቸውን ዘግተው የተሰደዱት ሌዳው ቀርቶ እስክፄድር ነጋ እና ሲሳይ አጌና ፈቃድ የተከለከሉት በኢትዮጵያ እንጂ በማርስ ላይ አይደለም ሌላው አቦይ የጠየቁኝ ቁልፍ ጥያቂ «ድርጅት ነክ የሆኑ» በሚል አረፍተ ነገር የሚጀምረው ነው «የራሳቸው ኣድሬ ተሰፋይ ብረለብ ማሰት ነው በታሰፉ ብሔሮች አማራ አና ኦሮም መካስል ደም ለፋሳሻ ግጭት የሚቀሰቀሰ መጽሐፍ ሲፅፍ ደመወዝ ይክፍሱት ክፋይ ሀወሓት ነበርኔ መለስ ኦምለኮ የሚለውን አብራርቹ እንድመልስ የሚያስገድድ ነው መቼም የቡርቃ ዝምታ» መፅሀፍ በሁለት ብሔሮች መካከል ደም ሊያፋስስ የሚችል ግጭት ቀስቃሽ መጽሐፍ መሆኑን እርስዎም የካዱ አይመስለኝም ማመን ያልፈለጉት በጦትቱ ተስፋዬ የህወሐት አባልና ደሞዝተኛ መሆኑን መሰለኝ። ምነው አቦይ ሌላው ቢረሳ ይሄ ይረሳል እንዴ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

تعليقات:


memezon

خيارات التنزيل | تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي | كتاب اليوم

© dirzon | شروط الخدمة | خصوصية | حول | خدمات | اتصال