Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
እንደ ቤተ ክርስቲያን ትገባበት ዘንድ ነው። ኛ ግሪክ በአሕዛብ ዘመን እስራኤልን በመቃወም ከተነሥጮት መንግሥታት ሁለተኛውን ቁጥር የያዘው የአሦር መንግሥት ነው። የእግዚአብሔር ቃል በኢየሱስ ያላመነ የዘላለም ሕይወት እንደሌለው ይናገራልና በኢየሱስ ክርስቶስ ካላመንህሽ የመዳን ቀን ዛሬ ነውና ወደ ጌታ ናነይ። ያመጨፊሪረሻው መጨሪጃሻ በዮሐንስ ራእይ «ዘመት ቀርቧልና የሚያነበው የትንቢቱን ቃል የሚሰሙትና በውስጡ የተጻፈውን የሚጠብቁ ብፁዓን ናቸው» የሚለውን መጽሐፍ ቅዱሳዊ ደወል ከጆሮኦችን ላይ ያቃጭላል።
በመጨረሻው ዘመን ላይ ያመጨረጃቻው መጨረቻ ተቃዋሚው ክርስቶስ ጦሩን ወደ እስራኤል እንደሚያስገባ በእግዚአብሔር ቃል ውስጥ ተጽፎአል። ተቃዋሚው ክርስቶስ በቀድሞው የሮም መንግሥት ግዛት ሥር ከነበሩት ሃያ አራት አገሮች በአሥሩ መንግሥታት ከሚመሠረተው መንግሥት ውስጥ እንደሚመጣ ይታወቃል። ከዚህ ቀጥሎ የፊተኛው ትንሣኤ ዕድል ያላቸውንና ሺህውን ዓመት ክክርስቶስ ጋር በምድር የሚነግሁሥትን እንመለከታለን ጌታ ኢየሱስ ከክርስቶስ ትንሣኤ በኋላ የተነሙት የብሉይ ኪዳን ቅዱሳን ቤተ ክርስቲያን አይሁዳውያን በመከራው ዘመን የሚድኑ ቅዱሳን ሁለቱ ምስክሮች እነዚህ ቡድኖች በሙሉ የሚነውት በመጀመሪያው ትንሣኤ ነው። ቤተ ክርስቲያን የምትነጠቅበት ጊዜ በራእይ ላይ ከመጨረሻው ዓመት በፊት ማለትም ከተቃዋሚው ክርስቶስ ዘመን በፊት ነው። አሁንም ያለውን ጌታ ይህን ቃል ሲናገር ይናገር በነበረበት ወቅት የነበረው ዘመን የቤተ ክርስቲያን ዘመን ነበር። ስለዚህ የእስራኤልንና የቤተ ክርስቲያንን ዘመን በሁለት ከፍለን ስነመለከተው ራእይ እና ቤተ ክርስቲያን ራእይ ራእይ እስራኤል ሆነው እናገኛቸዋለን። ይኹ የመጨረሻው ኛው ሱባዔ ሰባት ዓመታት የሚመጣው አለቃ ተቃዋሚው ክርስቶስ ከእስራኤል ጋር ጽኑ ቃል ኪዳን የሚያደርግበትና በሱባዔውም አጋማሽ ላይ ቃል ኪዳኑን የሚያፈርስበት የመክራው ዘመን ነው ዳን ። ስለዚህ ይህ የመጨረሻው ዘመን ኛው ሱባዔ የእስራኤልና የአሕዛብ ዘመን እንጂ የቤተ ክርስቲያን ዘመን አይደለም። ያመጨሪሻው መጨሪፓ ከዚህ በላይ የተጠቀሱትን መረጃዎች ከአግዚአብሔር ቃል ስንመለከት ቤተ ክርስቲያን በመከራው ዘመን ውስጥ እንደማታልፍና ከመከራው ዘመን በፊት እንደምትነጠቅ እንረዳለን። በራእይ ላይም የእግዚአብሔር ቃል ስለ እነዚህ ሁለት ምስክሮች ሲናገር «እነዚህ በምድር ጌታ ፊት የሚቆሙ ሁለት መቅረዞች ናቸው» ይላል። እነዚህ ሁለት ሰዎች ወደ ምድር መጥተው ምስክርነታቸውን ከጨረሱ በኋላ በአውሬው እንደሚገደሉ በእግዚአብሔር ቃል ተጽፎአል ራእይ ። ኛ ባቢሎን በአሕዛብ ዘመን እስራኤልን ካስጨነቁት ታላላቅ መንግሥታት ሦስተኛው የባቢሎን መንግሥት ነው። ነገር ግን በዳንኤል ራእይም ይሁን በናቡከደነፆር ሕልም የተገለጹት አራት ታላላቅ መንግሥታት ዳን ኀ እና ከአራተኛው መንግሥት የሚወጡት አምስተኛው ባለ አሥር ነገሥታት መንግሥት አሥሩ የእግር ጣቶችና ዳንኤል አሥሩ ቀንዶች ዳንኤል በሕልምና በራእአይ የታዩት በባቢሎን መንግሥት ዘመን ነው። ስለሆነም ከባቢሎን ጀምሮ ከተቃዋሚው ክርስቶስ በፊት እስከሚመጡት እስከ አሥሩ ነገሥታት መንግሥት ድረስ አምስት መንግሥታት ይቀያየራሉ። ይህን ክፍል ስንመለክት ዮሐንስ ራአዩን ባየበት ዘመን እስራኤልን በመግዛት ላይ የነበረው የሮም መንግሥት ነው ይህም ብቻ ሳይሆን የሮም መንግሥት በዘመኑ የዓለም ገናና መንግሥት ነበርየሐዋ ሉቃ ማቴ ። ድና ፍሩ ግብፅ የያኔ አሦር ጹቫዌ ዝዌጁሳ ባቢሎን የሪ ፋርስና ሜዶን ን ኒ የ «ያ ግሪክ ሎጊ ዳ ቋወ ምጫ ስድስተኛው ዮሐንስ ራእዩን ባየበት ዘመን ይዝ የነበረው የሮም መንግሥት ሲሆን ሰባተኛው ደግሞ ከተቃዋሚው ክርስቶስ ቀደም ብሎ የሚመጣና ከቀድሞው የሮም መንግሥት ያመጨሪፓው መጨሪቻ ግዛት በወጡ አሥር ነገሥታትና አገሮች የሚመሠረተው መንግሥት ነው ራእይ ዳን ። ኛ ግሪክ በአሕዛብ ዘመን እስራኤልን ከገዙት ታላላቅ መንግሥታት አምስተኛው የግሪክ መንግሥት ነው። ይህ መንግሥት ዮሐንስ ራእዩን ካየበት ዘመን በፊት የነበረ ሲሆን በዚያን ጊዜ ግን አልነበረም። ይሁንና ወደፊት ስምንተኛ ሆኖ የሚመጣውን የተቃዋሚው ክርስቶስን መንግሥት የሚያስነሣው የግሪክ መንግሥት አለቃ ነው ራእይ ገ ። ኛ ሮም በአሕዛብ ዘመን እስራኤልን ካስጨነቁት ታላላቅ መንግሥታት ስድስተኛው የሮም መንግሥት ነው። ቀጣዩና ሰባተኛው ባለ አሥሩ ነገሥታት መንግሥትና ስምንተኛ ሆኖ በመምጣት በአሕዛብ ዘመን እስራኤልን በመቃወም የመጨረሻው የሚሆነው የተቃዋሚው ክርስቶስ መንግሥት የሚመጣው ክቀድሞው የሮም መንግሥት ግዛቶች ነው ዳን ። ያመጩሪሻው መጨረሪያ ኛ ከቀድሞው የሮም መንግሥት ግዛት በወጡ አሥር መንግሥታት የሚመሠረተው መንግሥት ዳን በአሕዛብ ዘመን እስራኤልን ገዝቶ እንዳስጨነቀ በእግዚአብሔር ቃል ከተገለጸው ክስድስተኛው የሮም መንግሥት ቀጥሎ ከተቃዋሚው ክርስቶስ መንግሥት ፐከዩ እአአበ ላክከዝ በፊት የሚመጣው ከቀድሞው የሮም መንግሥት ግዛት ከወጡ አሥር አገሮች አሥር መንግሥታት የሚመሠረተው ሰባተኛው መንግሥት ነው። «አሥሩ ቀንዶች ከዚያ መንግሥት የሚነ አሥር ነገሥታት ናቸው»ዳን ገ። ነገር ግን በድሮው የሮም መንግሥት ግዛት ብዙ አገሮች በውስጡ ተካተው ታላቅ መንግሥት እንዳደረጉት ሁሉ ሃያ አራት አገሮችን አጠቃሎ ከነበረው ከድሮው የሮም ግዛት ውስጥ እነዚህ አሥር አገሮች የየራሳቸውን አገር እየመሩ የድሮውን የሮም መንግሥት የሚመስል ታላቅ የመንግሥታት ያዖመጨሪፓው መጨረሪፓ ኅብረት ያቋቁማሉ። እንግዲህ ተቃዋሚው ክርስቶስ የሚመጣው ከቀድሞው የግሪክ መንግሥት ግዛት አራት አገሮች ከአንደኛው ውስጥ ነው። በዳንኤል ከሚገኙት አሥር ቀንዶች መካከል የሚነቀሉትም ሦስት ቀንዶች በግሪክ መንግሥት አለቃ ከሚነሁሠት የግሪክ አገሮች ግብፅ ግሪክ ሶርያና ቱርክ በአንዳቸው ተቃዋሚው ክርስቶስ በግሪክ መንግሥት አለቃ ሲነሣ የሦስቱን መውደቅ ነው የሚያሳየው። እንግዲህ ተቃዋሚው ክርስቶስ ከቀድሞው የሮም ግዛት ሥር ከነበሩ አሥር መንግሥታት በኋላ ከነርሱ ውስጥ ወጥቶ የሚመጣ ከሆነዳን ራእይ እንደገናም ከቀድሞው የግሪክ ግዛት ውስጥ ከነበሩት አራት አገሮች ከአንደኛው ውስጥ የሚወጣ ከሆነዳን ራአይ ይህ ተቃዋሚው ክርስቶስ የሚመጣው በግሪክ መንግሥት ዘመን የግሪክ ግዛት ከነበሩትና እንደገናም በሮም ግዛት ሥር ተጠቃለው ከነበሩት አራት አገሮች ማለትም ከግሪክ ከግብፅ ከሶርያና ክቱርክ ከአንዳቸው ነው ማለት ነው። ይህ የአሕዛብ ንጉሥ ባለፉት ክፍሎች እንደተመለከትነው መጀመሪያ በአምስተኛው መንግሥት በግሪክ ውስጥ ከነበሩትና በኋላም በስድስተኛው መንግሥት በሮም ውስጥ ተጠቅልለው በኋላም በመጨረሻው ዘምን በቀድሞው የሮም መንግሥት ሥር ከነበሩት ሌሎች ስድስት አገሮች ጋር በመሆን ታላቁን የአሥር አገሮች ኅብረት በአሕዛብ ዘመን በአሥር መንግሥታት በሚቋቋመው ሰባተኛው መንግሥት ከሚቋቋሙት አራት አገሮች ክከግብፅ ከግሪክ ከሶርያና ከቱርክ ከእነዚህ ከአንዳቸው የሚወጣው ነው። ከጥልቁ የሚወጣው አውሬ ተቃዋሚው ክርስቶስን የሚያስነሣበት መንፈስ ከዮሐንስ ዘመን በፊት ወድቀው ከነበሩት አምስት ነገሥታት በአምስተኛው የግሪክ መንግሥት መንፈስ ነው። ስለዚህ ይኺ ክጥልቁ የሚወጣው አውሬ ተቃዋሚው ክርስቶስን በቀድሞው በግሪክ መንግሥት መንፈስ የሚያስነሣው የግሪክ መንግሥት አለቃ ነው። «ከሰባቱም አንዱ ነው» ያለበት ምክንያት በተቃዋሚው ክርስቶስ የሚሠራው የግሪክ መንግሥት አለቃ ከዚህ በፊት በቀድሞው የግሪክ መንግሥት ስለነበረ ከተቃዋሚው ክርስቶስ በፊት ካሉት ሰባት የአሕዛብ መንግሥታት ግብፅ አሦር ባቢሎን ፋርስና ሜዶን ግሪክ ሮም የአሥር ነገሥታት መንግሥት ከክነዚህ አንዱ ሆኖ ስለተቆጠረ ነው። ነገር ግን እነዚህ ሰዎች ተቃዋሚው ክርስቶስ ናቸው ማለት አይደለም። ዖመጨሪፓው መጩመሪፓ ከቤተ ክርስቲያን መነጠቅ በፊት በቀድሞው የሮም መንግሥት ግዛት ሥር የሚቋቋሙት የአሥሩ ነገሥታት መንግሥት ዘመን ክመምጣቱ በፊትና ከመጨረሻው ሦስት ተኩል ዓመታት በፊት ማንም ሰው ስሙን የስሙን ምልክትና የስሙን ቁጥር ሊወስድ አይችልም። በራእይ የተቃዋሚው ክርስቶስ መንግሥት በዳኤል እንደተገለጸው ከቀድሞው የሮም መንግሥት በወጡ አጅር መንግሥታት ላይ የተመሠረተ እንደሆነና በአሥሩም ላይ እንደሚሠለጥን የእግዚአብሔር ቃል ይናገራል። የእግዚአብሔር ቃል «የሰሜን ንጉሥ» ሲል ከእስራኤል በስተሰሜን ያለው አገር ንጉሥ ማለቱ እንደሆነ ግልጽ ነው። ያመጨሪፓው መጨሪቻ በእግዚአብሔር ቃል ውስጥ በተለያዩ መጠሪያዎች የተጠቀሰው የሰሜኑ ንጉሥ የመጨረሻው ዘመን ተቃዋሚው ክርስቶስ የሚመጣው ከየትኛው የሰሜን አገር ነው። በዚህ ስፍራ የምናገኘው የሰሜን ንጉሥ አንቲኮስ ኤፒፓነስ ከእስራኤል ጋር ያደረገውን ቃል ኪዳን በማፍረሱና ቅዱሳንን በመግደሉ በመጨረሻው ዘመን ከሚመጣው የሰሜን ንጉሥ ማለትም ተቃዋሚው ክርስቶስ ጋር ይመሳሰላል። ከዳንኤል ጀምሮ የምናገኘው የሰሜን ንጉሥ የእግዚአብሔር ቃል ስለ እርሱ የሚናገረው የመጨረሻው ዘመን ተቃዋሚው ክርስቶስ መሆኑን እንረዳለን። የእግዚአብሔር ቃል ይህን ሲል ከእስራኤል በስተሰሜን ያለው አገር ንጉሥ ማለት ነው። ሩሲያ ተቃዋሚው ክርስቶስ ከቀድሞው የግሪክ መንግሥት ሥር ከሚወጡት አራት መንግሥታትና እነዚህን መንግሥታት አጠቃሎ ከያዘው ከቀድሞው የሮም መንግሥት ሥር ከሚወጡ አሥር መንግሥታት መካከል እንደሚወጣ የእግዚአብሔር ቃል በዳንኤል ምዕራፍ ሰባት እና ስምንት ይናገራል።