Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

የማጥፋት ሽርክና - ቬሮኒካ ዘገዳም.pdf


  • word cloud

የማጥፋት ሽርክና - ቬሮኒካ ዘገዳም.pdf
  • Extraction Summary

ድፀደሆፀስ በስዩነት ጡስፕ ደገሞ ፈፅሞ ስገድነት ሲናር ስዶችስም ነዛነትገ ማምጣትና በነጻነት የምትናርገ ሀገር መገገባት የተስያደዩ መገገጾችገና ችቡታዎችገ መገደፍ ይጠይቃል ገሳገ ከጎሳ ከያተራመሱ በሰሳምና በነዛነት የምትራመድና የሆምትኝዓዝ ሀገር መዬጠር ስደዶቻስም ሰሳም ከስበዓፌዎች መዳፍ ስትጠጣ ስትችፅም ከስሸናፌዎች መጻፍ የምትጠጣ ሰሳም ስስሸናሬዎች ብቻ ኝት ተሸናሬዎቹ ግገ ጠጀ ስሸዓሬፊዎች መምጣት ካስቻሱ ሁስ ጊዜ በጦርነት ሥነስቡና ጡስጥ የተዘፈቁ ይሆናሱ ገዝጡ ፓርቲ የሜታገስወ በሰሳም ስመሸነፍ መሆን ስበበት የበሳደነቱገ ከየጫነ ሰሳም ስመጣስሁ ብሱ ማሰብ ጦርነትገ ከገዩደመናፈቅ ዶቅጠራስ ገጡ ጦርነት ዬሳገቱ ከሆነ ጀግንነት የተጋባበት ህዝብ ስነፍሱ የማይደሳሳስገሩገ ክገደሚያስቀድምነዛነት ፈሳገ ከገዶሆነ ሲያወጠቅ ዶገካስ የማፕሩት በርክና ሽከና ል ቪትቭቭሱሽ የተደገመ ስድብ ከና ከዉጨርሻ ኮየሴበውጡ ከቢቂት ነቅቶ ያልተነሳ ትውልድ ምን ታሪክ ያውቃል ይች በዘር የተበላች ሐገር አነድነቷ በማጥፋት ሽርክናቸው ድርምስምሱ ወጥቷል የአንድነት መንፈስ የተንፀባረቀበት ጊዜ ስለመሆኑ አያጠራጥርም በዚህ ወቅት ለድሉ የተፈቱት ዳግመኛ አልታሰሩም የዚህ ዘመን ገዥ ግን ያለ በደልም ጠፍንጎ ያስራል ለምን ብለህ ጥያቄ ካቀረብክ ቅጣትህ በፅጥፍ ይጨምራል የኢትዮጵያ ህዝብ ለነፃነቱለሀገሩ ያለውን ያልተበከለ ፍቅር ያሳየበት በጣሊያን መሰሪ ሴራና ተንኮል ሳይበገርአጎብዳድነትን በመቃወምቅስሙ ሳይሰበር ክብሩን ጠብቆታላቅነቱንበራስ የመተማመን ብቃቱንመንፈሰ ጠንካራነቱን ቁልጭ አድርጎ ያሳየበት ዘመን የማይሽረው ታሪክ ያለው ህዝብ ነው። ሆድ ብቻ። የሚበጅህ ይኸ ብቻ ነው ይሄን በትክክል የሚቃረን አልተገኘም ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ምላሸ እንዴት ነው። ብስህ ስትጠደቅ ጉዳደህ ተራዝሞ ወራትን ደምር በስመቱ ነው የሜያስቅ።በ።

  • Cosine Similarity

ድፀደሆፀስ በስዩነት ጡስፕ ደገሞ ፈፅሞ ስገድነት ሲናር ስዶችስም ነዛነትገ ማምጣትና በነጻነት የምትናርገ ሀገር መገገባት የተስያደዩ መገገጾችገና ችቡታዎችገ መገደፍ ይጠይቃል ገሳገ ከጎሳ ከያተራመሱ በሰሳምና በነዛነት የምትራመድና የሆምትኝዓዝ ሀገር መዬጠር ስደዶቻስም ሰሳም ከስበዓፌዎች መዳፍ ስትጠጣ ስትችፅም ከስሸናፌዎች መጻፍ የምትጠጣ ሰሳም ስስሸናሬዎች ብቻ ኝት ተሸናሬዎቹ ግገ ጠጀ ስሸዓሬፊዎች መምጣት ካስቻሱ ሁስ ጊዜ በጦርነት ሥነስቡና ጡስጥ የተዘፈቁ ይሆናሱ ገዝጡ ፓርቲ የሜታገስወ በሰሳም ስመሸነፍ መሆን ስበበት የበሳደነቱገ ከየጫነ ሰሳም ስመጣስሁ ብሱ ማሰብ ጦርነትገ ከገዩደመናፈቅ ዶቅጠራስ ገጡ ጦርነት ዬሳገቱ ከሆነ ጀግንነት የተጋባበት ህዝብ ስነፍሱ የማይደሳሳስገሩገ ክገደሚያስቀድምነዛነት ፈሳገ ከገዶሆነ ሲያወጠቅ ዶገካስ የማፕሩት በርክና ሽከና ል ቪትቭቭሱሽ የተደገመ ስድብ ከና ከዉጨርሻ ኮየሴበውጡ ከቢቂት ነቅቶ ያልተነሳ ትውልድ ምን ጊዜም ለሐገሩ ዘብ ሊቆም አይችልም እንኳን ለሐገሩ ሊቆም ቀርቶ ለራሱም አይሆንም ለሀያ አምስት አመት በጋለ ብረት ምጣድ ላይ የሚቆለውን ይህን ኢትዮጵያን ለማጥፋት የተደራጀ ወያኔ አገዛዙን አሜን ብሎ የተቀበለ ሰነፍና ታሪክ የበላ ትውልድ ነው ደፋር አደልም በራሱ አይተማመንም ችሎታ የለውም አውቀትም የለው በስርአት ስንጥር ተወግቶ የተጨረነቀሰላሙን ያጣለነፃነቱ ታግሎ ነፃነቱን የተነፈገ ርካሽነቱን በራሱ ወኔ ማጣት የተከናነበ የቅድመ አያቶቹን አደራ ቀርጥፎ የበላ ፍጥረት የማጥሩት ሽርክና ራስ ወዳድነት ሌሎችን ያስበላል ራስ ወዳድ ለሆዱ አንዲ ስለህዝባዊነት ደንታ ቢስ ነው እኔ ልኑር እንጂ ስለሌሎች መኖር ትርጉም አይሰጠውም አንድነት ምን ማለት እንደሆነ ለሆዳም አይገባውም አንድ መሆን ጠላትን እንደሚያስጎፋ ከታሪክ አይረዳም ታሪክ የበላ ትውልድ ምን ታሪክ ያውቃል ይች በዘር የተበላች ሐገር አነድነቷ በማጥፋት ሽርክናቸው ድርምስምሱ ወጥቷል የአንድነት መንፈስ ተንዲል አንድ መሆን የሚያመጣውን ጥንካሬ የተረዳ ወያኔ በብሄርተኝነት ከፋፍሉ የማይተዋወቁ የአንድ ሀገር ልጆች አደረገን የማንተዋወቅየማንረዳዳየማንደጋገፍአርስ በእርሳችን የጥላቻ በትር እንድንማዘዝ አደረጉን ይህን ተረድቶ ያልተነሳያልታጠቀ ወኒው የተሰለበ ትውልድ ነቅቶም ዳግም ይቀሰቀሳል ወድቆ መነሳት የጀግንነት ምልክት መሆኑን ያልተረዳ ትውልድ ዛሬም አለመነሳቱን አትሞ ተኝቷል ወድቆ አለመነሳት እፍረት መሆኑን የክብር ካባ አስመስሎ ተክናንቦታል መሪ ነኝ ብሎ በተወከለ ሲሰደብ አሜን የሚል ዜጋ እንዴት እኔን አብድ ብሎ ይሰድበኛል እኔን ያሳበደኝ የስርአቱ መርፌ መርዙን በሰውነቴ ተለቆብኝ ነው አልቀበልምአልፈርምምትክክል አደላችሁም ስትል የማጥሩት ከርከኝና አንተን በስበብ አስባቡ ይወነጅሉህና ይገድሉሐል ራሳቸው ገድለው ራሳቸው ቀባሪ ይሆናሉ ለኢትዮጵያ የሚያዋጣትየሚያስፈልጋት ብሔርን መሰረት ያደረገ የፖለቲካል ኢኮኖሚሁሉን አቀፍ ፍትህ የተንሰራፋበት ካልሆነ አያዋጣም ወገኔ ንቃ ብአዴን እንደ ፓርቲ የራሱ የሆነ ነፃነትና እምነት ያለው ፓርቲ አደለም ከሕወሃት የሚሰጠውን « የሚፈፅም የፖለቲካ ፓርቲ እንጂ ትዕዛዝን ለማስተላለፍ የተፈጠረ ቱቦ ቧንቧ ፓርቲ ነው የአማራውን ህዝብ ጥቅምና ደህንነት ለማስጠበቅ የሚያስችል ምንም አይነት ተነሳሽነት የለውም ይህ እውነታ ለማወቅ የፓርቲውን ቁልፍ ሰዎች በግልፅ መረዳትና ማንነታቸውን ማየት ተገቢ ነው ነገር ግን አማራውን በወከለው ፓርቲ ላይ ቁልፍ ቦታ ይዘዋል የያዙት ቦታ ህዝቡን ለመወከል ሳይሆን አማራውን ለመጨቆን ትልቅ ተልዕኮ ተሰጧቸዋል የአማራውን ልብስ ቀደው ለግል ጥቅማቸው ለሚያውሉ ወያኔዎች አሳልፈው የሚሰጡ እንወክላለን ብለው የተቀመጡ አመራሮች ናቸው ጭራሽ አማራ ትምክህተኛና ነፍጠኛ ነው የሚል የፖለቲካ መሳሪያ ይዘው ሲፄዱ ዝም ያለ ትውልድ ይህ ሀሳብ በራሱ ህዝብን በአንድ ቅርጫ አሽቆ እንደመፍረድ ይቆጠራል የአማራውን ስህተትና ተግባር ከሌላው የማፕሩት ሽርክና የኢትዮጵያ ህዝብ ጋር ጭቆናን ሲካፈል ለኖረ ህዝብ የግፍ ዱላን ማሸከም የለየለት ፍትህ አልባ ነው የትኛውም አማራ የትኛውም ኦሮሞ የትኛውም ጉራጌ የትኛውም ወላይታ የትኛውም ኢትዮጵያዊ የጨቋኝ አገዛዝ ሰለባዎች ናቸው እየሆነም ነው አንዱን ከሌላው ህዝብ ለይቶ ማየት ነፃነት ያለበት ስርአት ሊያስብል ይችላል እንደ ህዝብ። ሁሉም የሰው ልጅ ሲፈጠር እኩል ነው የሚለውን ዋናና መሰረታዊ ነገር ወደ ጎን በመተው ፖለቲካዊ ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ ማንነትህ እንዲህ ነው ማንነትሽ እንዲያ ነው በሚል ተልካሻ አስተሳሰብ ውስጥ ተዘፍቀው ጉንጭ አልፋ ክርክር የሚገዙ ቁጥር የላቸውም እነዚህ መጫዎቻዎች ታስበውና ተሰልተው የተቀረፁ መስመሮች ናቸው ኢትዮጵያ አዲስ መስመር ያስፈልጋታል ሁሉም የሰው ልጆች ወይም ዜጎች በመጀመሪያ እኩል ናቸው የሚል መሰረታዊ የማይነቃነቅሊበወዝ የማይችል በብዙሐንነት የሚያጠነጥን በአንድነት ላይ አምነት ያለው መስመር ይህን ላለማድረግ አልነጋ ላላቸው ስርአት አፍራሽ ገዥዎች ቀንደኛ ተላላኪ ሆነው ለሆዳቸው ያደሩ የራሱን ወገን አሳልፎ የሚሰጥ ትውልድ የስርአቱ ደጋፊ ሲሆን ደግሞ በእጅጉ ያማል የትውልድ ዥረት እንደፏፏቴ እየፈሰሰ ባለበት ዓለም ውስጥ አንድን ሀገር በመከፋፈል የህልም አባዜ እየናወዙ ሞትና ስቃይ በገንዛ ወገናቸው ላይ በመተለም ሰውን ያህል መቅደስ አርክሰው የሰው ግርድ አደረጉት አብቅ በነፋስ አንደሚተን ሁሉ የሰው ልጅ በዘር መተራመስና በስርአት ቁስል እያረረ ወያኒ ባስታጠቃቸው ጭንብል ለባሽ የስርአቱ አቀንቃኝና የማፕሩት ሽርክና ተላላኪ የጠራውን የትውልድ ዥረት ድፍርስርሱን አወጡት በዘመን ብዛት ያደፈ የዥረት ቆሻሻ በአንድ ቀን ለማጥራት የሚሜያደርጉት ሩጫ የህልም እየሆነባቸው አንደኛው ባለስልጣን ሌላኛውን ተጠያቂ ያደርጋል የአንድነት መንፈስ ውስጣቸው ላይ ቢያድር ኑሮ አንድን ሀገር በመምራት ውስጥ አንዱ ሌላውን ሊኮንን አይቻለውም ነበር አንዱ ሌላውን እየበላ የራሳቸውን ጥቅም በማስቀደም የወገናቸውን ጉዳይ ከእቁብ ሳይቆጥሩት የጥላቻ መንፈስ በሁሉም ዜጋ ህሊና ላይ አእንደመርዝ ረጭተው የተዋለደን ህዝብ ማተበ ፈት አደረጉት ወያኔ የራሱን ጥቅም ማሳደድ እንጂ ስለወገኑ የደም ጠብታ ደንታ ቢስ ነው አይገባውም የሚረዳበት ጭንቅላትም የለው ከባዶ ጭንቅላት ባዶ እግር ይሻላል ባዶ ጭንቅላት ከአባቶች የተቀበለውን ታሪክ ያዛባል ባዶ እግር ግን መድረሻ እንጂ ማሰቢያ ሊሆን አይችልም እንደገዥዎች ያለ አስተሳሰብ ያለው ግን ባዶ ጭንቅላት ይዞ እግሩ በወርቅ ቢሸበርቅ መስመርማሰቢያ ሊሆን አይችልም ሊሆንም አይቻለው ይህ አስተሳሰብ የተጋባባቸው የስድብ ጅራፍ እያጮሁ ተገዥን ያሳዘነ አውነታ መሆን ከጀመረ ብዙ አስነዋሪ ዘመናት አልፈዋል የማፕሩት ሽርክና አማራው እንደህዝብ እየተሰደበ ነው የሚለው ጉዳይ የሚያስቆጣንየሚያንገበግበንየሚያስከፋንለምን ሆነ የሚያስብለን ከአማራ ስለተወለድን ብቻ ከሆነ ፍትሐዊ የመሆን እድላችንና አንዲት ኢትዮጵያ እየመራን ነው ለማለት አያስደፍርም ይህ ማለት ግን መሰደብን አሜን ብሎ መቀበል አንደግዴታ ሊወሰድ የሚገባው መሆን አለበት ከሚል አመለካከት ጋር ሊገናኝ አይችልም ዋናው ቁም ነገር ግለሰብም ይሁን ብሔር ሲሰደብ መቃወምና መታገል የአንድ ባላደራ ትውልድ ግዴታ ነው በሌላ በኩል ሌላው ብሔረሰብ ሲሰደብ ወገባቸውን ታጥቀው የሚመጡ ሰዎች አማራውም አንደ ህዝብ ሲሰደብ ለምን ብለው ከጎኑ ካልቆሙ ለህዝብና ለብፄር እንቆረቆራለን የሚሉት ጊዚያዊ የኢኮኖሚና የፖለቲካ ትርፋቸውን ለማስጠበቅስልጣናቸውን ለማራዘም ብቻ እንደሆነ ያስታውቅባቸዋል ይህ ደግሞ እንደ ሀገር ዘላቂ የሆነ ትርፍ የምንካብትበት አይሆንም ለብፄር ወይም ለጎሳ እየተገዙ አማራ ላይ የተቃጣውን ስድብ ሊቃወሙት ካልቻሉ ስርዓቱ ሚዛን የሚደፋ ነው ለማለት አያስደፍርም አለምነው መኮነን የደገሙት ስድብ የአንድ ብሄር ተወካይ ሆነው እንደተመረጡ በማሰብ ሳይሆን የአንድ ህዋሓት ተላኪ እንደመሆናቸው ትልቅ ታሪክ ያለውን ብሄር እንደመዝረፍ ተቆጥሮ ጉዳዩን ከወንጀል ሳይቆጥሩት በዝምታ አልፈውታል ትውልዱም ሰምቶ የማጥሩት ሸርክና በስንፍናው ፀና በእ እምነት የፈፀሙት ነገር ትልቅ ወንጀል ነው ጉዳዩ በግምገማ ወይም ከስራ ሐላፊነታቸው ዝቅ በማድረግ ብቻ የሚታለፍ አደለም ይህም አልሆነም በዚህ ሁኔታ የሚመራውን ብሄፄርህዝብ አሳንሶና አዋርዶ የሚመለከት መሪ ነኝ ባይ ፖርቲውንም ሆነ ሐገሩን አይጠቅምም ባዶ ጭንቅላት ለሐገር ሸክም እንጂ ሐገር ሊሸከም እንዴት ይቻለዋል። ኢትዮጵያዊያን ቅድመ አያቶቻችን በወራሪ ጠላት ላይ ከዛሬ ዓመት በፊት የተቀዳጁትን ድል ብዙ ስሜቶች ጋር እናስታውሳለን ታስታውሳላችሁም የተገኘው ድል ሐገራችንን በመውረር ቅኝ ግዛቱ አድርጎ ሊመዘብርአኛንም አገልጋዮቹ ሊያደርገን የመጣውን የጣሊያን ወራሪ ሀይልን ድባቅ የመቱት አኩሪና ገናና ታሪክ ያስመዘገቡት የመላው የጥቁር ህዝብ ድል በመሆኑ ዛሬም በከፍተኛ ስሜት እናከብረዋለን የአድዋን ድል የተጎናፀፈ ትውልድ ዳር ድንበራችንን ለማስከበር መሰረት የሆነውን አንድነታችንን ጠብቀንየነፃነት አርማችንን ከፍ አድርገን በማውለብለብ ቀደምት ኢትዮጵያዊያን የተዋደቁለትን ክብር እኛም ለመጭው ትውልድ በክብር ማስተላለፍ የታሪክ ግዴታችን ነው ታሪካችንንቅርሶቻችንንየእኛነታችን አካሎችና መገለጫዎች በመሆናቸው ከቶም እንዲደፈሩ አንፈልግምአንፈቅድምም የሚል ትውልድ በቆየው የማፕሩት ሽርክና ዘመን ነበር ዛሬ የት እንደተበተንንማን እንደበተነን አያወቅን ከጥፋቱ ዋና ተዋናይ ሆነናል ስለአድዋ ጦርነት ስናስብ የኢትዮጵያዊያንን ድል ስንዘክር ስለቆራጥነታቸው ስናወሳ በወቅቱ ከነበረው አፍሪካን ከመቀራመት ሴራና ጣሊያንም ኢትዮጵያን የቅኝ ግዛት መናገሻ ለማድረግ ታደርገው ከነበረው መጠነ ሰፊ ጉዞ የጣሊያን ዕቅድ ለማሳካት የገዥው ፓርቲ ትርፍራፊዎች ብዙ እንቅስቃሴ ሲያደርጉ ነበር ስለዚህ ዛሬ ስለ አድዋ ስናነሳ ማተኮር ያሰብን እነዚያ ቀደምት ኢትዮጵያዊያን የመሰረቱትን አንድነት ከጦርነቱ አኩሪ ድል በኋላ የዛሬዎቹ ቀደምቶች ጥለውት ያለፉትን መሰረት ለማፈራረስ ቀን ከሌሊት ይደክማሉ የድካማቸው ዋጋ ሲያንስ አንድነቱን ንደው በተከፋፈለ ጎሳ ያተራምሱታል ያገዳድሉታል ያጠፋፉታል የአድዋ ጦርነት ሀገራቸውን ነዓ ለማውጣት ከሁሉም ኢትዮጵያዊ ተውጣጦ ሀገሬን ያለ ከልቡ የተሳተፈበት ክንዋኔ ነው የህዝቡንና የሀገሩን ነፃነትአንድነቷንና ሉዓላዊነቷን በጋራ ትግል በደሙና በላቡ የዋጃትን ትልቅ ሐገር በዘርበሐይማኖትበአካባቢ በመመደብ በአስተሳሰብ ሳይለያይ ሁሉም በኔ ባይነት ጥሪውን ተቀብሎ በሙሉ ፈቃደኝነት በመተባበርና በመተጋገዝ ሀገራዊና ህዝባዊ አኩሪ ገድል በአንድነት ኃይል ያረጋገጠበት አንድ ትልቅ ክስተት ነበር የአድዋ ጦርነት ለሀገራዊ ጉዳይ ቅድሚያ በመስጠት ጦርነቱ የማጥሩት ሽርክና የሚጠይቀውን መስዋዕትነት ለመክፈል በሀገራዊ ፍቅርና በቁርጠኝነት በሙሉ ልብና በጀግንነት የተዘመተበት ዘመን ነበር ትክክለኛው የአንድነት መንፈስ የተንፀባረቀበት ጊዜ ስለመሆኑ አያጠራጥርም በዚህ ወቅት ለድሉ የተፈቱት ዳግመኛ አልታሰሩም የዚህ ዘመን ገዥ ግን ያለ በደልም ጠፍንጎ ያስራል ለምን ብለህ ጥያቄ ካቀረብክ ቅጣትህ በፅጥፍ ይጨምራል የኢትዮጵያ ህዝብ ለነፃነቱለሀገሩ ያለውን ያልተበከለ ፍቅር ያሳየበት በጣሊያን መሰሪ ሴራና ተንኮል ሳይበገርአጎብዳድነትን በመቃወምቅስሙ ሳይሰበር ክብሩን ጠብቆታላቅነቱንበራስ የመተማመን ብቃቱንመንፈሰ ጠንካራነቱን ቁልጭ አድርጎ ያሳየበት ዘመን የማይሽረው ታሪክ ያለው ህዝብ ነው። የህዝብ ለሕዝብ አብሮ የመኖር ባህሉ በተሳሳቱ የህወሓት ኢህአዴግ ፖሊሲ አርቃቂዎች ላለፉት ሃያ አምስት አመታት እንዳልነበር ሆኗል ተበላሽቷል ሁሉም ዜጋ በኢትዮጵያ ሀገሩ ውስጥ ድምፁ በትክክለኛና በእኩል መንገድ ሊሰማ ይገባል አንዱን እየበደሉ ሌላውን መጥቀም ህዝባዊነት አያስብልም ይህ ካሆነ ግን ኢትዮጵያ አንድነቷ ዞሮ የማይመለስበት የጥፋት አገር አንደምትሆን ምንም ጥርጥር የለውም የማፕሩት ከሽርክና ምክንያቱም አንዱ እየበላ አንዱ መራብን አይሻም አይፈልግም ኢትዮጵያ ማለት ሁሉ ነገር የገዥው መንግስት ዘመዶችና ተላላኪዎች ብቻሁሉን ነገር የሚቆጣጠረው የሚመራውገዥው መንግስት ሽፍታ ሆኖ በሽብርተኞች እያሳበበ ዜጎችን እንደፈለገ እየገደለ እያሰረ እያፈናቀለእየዘረፈ የሚማግጡባት ምድር ማለት አከይደለችም አብሮነትና አንድነት ያለባት አገር እንጂ ኢትዮጵያ ውስጥ ለተፈጠረው ጥላቻየጎሳና የሀይማኖት ግጭቶችሌላውን ህብረተሰብ ድህነት ማጥ ውስጥ መዝፈቅ በስልታዊዌ ዘረፋ የአንድ ጎሳ ብልጽግና የተፈጸሙ የዘር ማጥፋትና የዘር ማጽዳት ወንጀሎች ዋነኛ ተጠያቁው ገዥው መንግስት ህወሕትና እሱን ተከትለው በመክነፍ ላይ ያሉ በትግሬ ዘረኝነት ያበዱት አድርባዮች ናቸው ህወሕት ለአንድነቱ መፍረስ ጠንቀኛ ጠላት ነው ከጀርባ ሆኖ ጥላቻ አእየቀሰቀስ የፈጸማቸውና አየፈጸማቸው የሚገኙ አሰቃቂ የዘር ማጥፋትና ማጽዳት ወንደሎችየህዝብ ሀብት የሆነውን መሬት ዘርፎ ለአንድ ጎሳ የማዋል ወንጀልየአንድን ጎሳ አስተዳደርየመከላከያ የደህንነትና የኢኮኖሚ ዘርፎች በበላይነት እንዲቆጣጠሩ የማድረግ ወንደሎች ማስረጃዎች ናቸው የኢትዮጵያ ህዝብ ስለህወሕት መሰሪነት ሳይረዳ ኢትዮጵያ ውስጥ የማፕሩት ሽርክና የህዝብን ሀብት ሙልጭ አድርጎ ዘርፎ ለራሱ ያከማቸውህዝብን እያሰረእየገደለእያፈናቀለ እርስ በእርሱ እያባላ ያለው ሻቢያ ወይም አልሸባብ ሳይሆን ወያኔ ነው በሽብርተኛ የሚያሳብበው አሱ አራሱ ነው ሻቢያ ወይም አልሸባብ ጠላት የሚሆነው የኢትዮጵያ ህዝብ ምን አደረገውና ሃው ለህዝብ እየሰራን ነው ባሉበት ማግስት የኢትዮጵያ ህዝብ ፈሪ ነውሽንታም ነውለኸጫም ነው እያሉ ሲሳደቡ አይደል እንዴ የሚውሉት። የማፕሩት ሽርከና ገዥው መንግስት የአማራውን መሬት በመንጠቅ የዘር ማጥፋት አድማሉሱን ወደ ሰሜን ጎንደር በማስፋት የወልቃይት ጠገዴጠለምትሰቲት ሁመራ የሚገኙ ብዙ አማሮችን በመፍጀት ጠላትነቱን አስመሰአከረ በቦታው ከ ሺ በላይ መጤ ሰፋሪዎች ከትግራይ በማምጣት አሰፈረ አማራው ብሄር እርስት እንዳይኖረው እሚያደርግ ዕቅድ አውጥቶ እየተንቀሳቀሰ በመላው ኢትዮጵያ የሚኖሩ አማሮችን ከ ዓም ኞጆምሮ የተለያዩ ስልቶችን በመንደፍ የማጥፋት ጉዞውን በየቦታው ተላላኪዎቹን በማዘጋጅት በመግደልበማፈናቀልበማሰርና በርሀብ እንዲያልቁ በማድረግ አስካሁን የዘር ማጥፋቱን ዘመቻ እያካሄደ ይገኛል ብአዴኖች የአማራውን ዘር እያጠፋ ላለው ጠንቀኛ ጠላቱ ህወሀት ተላላኪና አድርባይ ከመሆን የዘለለ ጠበቃ ሊሆነ አልቻሉም በረከት ስምኦን ብአዴን በግልጽ የአማራ ህዝብ ጠላት መሆኑን ተናግረዋል የአማራን ህዝብ መብት ለማስከበር የሚሰራ ድርጅት አለመኖሩ በጎሳው ላይ ግፍ እንዲፈፀምበት መንገድ ከፍቷል የትግሬው ድርድት ህዋሕት ብአዴንን ሴራውን ለሰመተግበርና ስርቆቱን ለማከናወን ያስቀመጠው ማህበር ነው አማራውን ለማዳከም የሚሰራአማራውን የሚያንቋሽሽ ህዋሕት ያስቀመጣቸው ተላላኪዎች የሚገኙበት ሽርክና ነው ብአዴን ስለአማራ ህዝብ ከሚያወራ ስለትሣሬ ጎሳ የወባጥሩት ሽርክና ብያወራ ይቀለዋል ምክንያቱም በህዋሕት እየተገፉ አንጂ በራሱ አቋም አይንቀሳቀስማ የያኔው ኢህዴን የአሁኑ ብአዴን ከኢሀፖ ፈርጥጠው ወደ ህወሀት የተወሸቁ ኤርትርያኖችና ትግሬዎች አማራ ውስጥ ሰርፀው በመግባት አማራውን ለማዳከም በህወሀት ተጠፍጥፎ የተሰራ የትግሬ ድርጅት ነው ዋና መስራቾችም መብራቱ ግብረ ሂወትበረክት ስምኦንኤርትራዊ ህላዊ ዮሴፍኤርትራዊ አዲሱ ለገሰትግሬ ታደሰ ጥንቅሹትግሬ ተፈራ ዋልዋሲዳሞጊምራ ጌታቸውታምራት ላይኔ ሲዳማዮሴፍ ረታ ትግሬ ሌሎችም ብአዴን የትግሬ ድርጅት ሲሆን አላማውም የህዋሕትን መብትና ክብር በመላው ኢትዮጵያ ማስከበርና በረቀቀ ስልት አማራውን አዳክሞና ጨፍጭፎ ከምድረ ገጽ በማጥፋት የህወሕትን ፕሮጀክትና ዕቅድ በማሳካት የአማራውን መሬት ሙሉ በሙሉ ወደ ትግራይ ክልል በመጠቅለል ታላቋን ትግራይ ሪፕብሊክ መመስረት ነው የአማራውን መሬት ወደ ትግራይ እየጠቀለሉ መሆናቸው ደግሞ ለዚህ ተግባራቸው ማረጋገጫ ነው ኢትዮጵያ ማለት ሁሉ ህዝብ በነፃነት የሚኖርባት ሀገር ላትሆን ገዥውን ለሚላላኩ ገነትለማይከተሉና ስርአቱን ለሚቃረኑ ደግሞ የምድር ሲኦል እንደሆነች የማፕሬት ሽርክና ከንዱ ማሳያ የገዥው መንግስትፓርቲ አባል ካልሆንክና አድርባይ ሆዳሞችን ካልመሰልክ በተማርክበት ካሊያም ህዝባዊ ጥቅምህን ትነፈጋለህ ታጣለእህ የማፕሩት ሽርክና ሽርክና ህዝቡና ገዥጡ ፓርቲ መገግስተት ገዥው ፓርቲ ኢህአዲግ ተቃዋሚ ፓርቲዎችንና ነፃ ፕሬሱ ላይ እሾህ ጣል እያደረገ መውጋቱንና መናደፉን ተግባሩ አድረጎታል ይህን የመናደፍ አቅሙን ተጠቅሞ ህዝቡን አየነደፈው ይገኛል የካናዳየአውስትራሊያና የአውሮፖ ህብረትን ሳይጨምር አሜርካ ብቻ በዓመት ቢሊዮን ዶላር ለኢትዮጵያ ድጋፍ ታደርጋለች ለ ዓመት ብቻ የለገሰችው ቢገመት ቢሊዮን ዶላር ነው የኢትዮጵያ ህዝብ ኑሮው እንዲለወጥ የዓለም አቀፍ ለጋሽ ድርጅቶች ህፄልሀሃዞኮዞልርህአርዩ ከአለም ባንክከአለም የእርሻ ድርድት ከዓለም የምግብ ዋስትና ድርድትከአለም አቀፋ የህጻን አድን ድርድት በዓመት ከ ቢሊዮን ዶላር በላይ እርዳታ ያደርጋሉ አብዛኛው የህወሀት ካዝና የሚገባና ለህንጻዎችለሆቴሎችለኩባንያና የህወሀት ባለስልጣናት የማፕሩት ሽርክና በልጆቻቸው ስም በውጪ ሀገር ባንኮች የሚያስቀምጡት አየሆነ የኢትዮጵያ ህዝብ በርሃብ አለንጋ እየተቆላ ዘመኑን ይገፋል በኢትዮጵያዊያን ስም ከውጪ ከአለም ባንክከአለም የእርሻ ድርጅትከዓለም የምግብ ድርጅትከአለም አቀፋ የህጻን አድን ድርጅት በሚለገስ ገንዘብና በቻይና ኩባንያ የሚሰሩ መንገዶችንየጤና ተቋማትንትምህርት ቤቶችን ለፕሮፖጋንዳ ፍጆታ በማዋል ገዥው ፓርቲ ከኪሶ አውጥቶ እንደገነባ አድርገው ያወራሉ ኢትዮጵያ ስቃይ ውስጥ ናት ህዝቦቿ ማጥ ውስጥ ተዘፍቀዋል መሪ ሳይሆኑ መምሰል ይሰለቻል ማስመሰል ያመግላል በወያኔ አንድነት ፈራረሰ ያልተገለጠ ታሪኳና የሀገሬ ጦቢያ ስቃይ መመሳሰል አያስደንቃችሁም በአብድ ብላችሁ የሰሰየማችሁኝ እኔን ግን ድንቅግርም ይለኛል ሸፋኑ ያረጀ ጥሩ ታሪክ ያለው የቆሸሸ መፅሀፍ አጄ ላይ ይገኛል ትኩር ብዬ ሳየው አንችን ይመስለኛል እሙች ጦቢያዬ። በትግርኛ የተናገረው መሬቱን እንጂ እናንተን አንፈልግም ትግሬ ነን ብላችሁ የምትኖሩ ከሆነ ኑሩ ነገር ግን አይ አማራ ነን የምትሉ ከሆነ ግን ወልቃይትን ለቃችሁ ውጡ መሬቱ የትግራይ ነው ከዚህ ውጪ አምቢ ካላችሁ እርምጃ አንወስዳለን አባይ ወልዱ ክዚህ በፊት የነበሩ ጦርነቶች የሚካሄዱት በትግራይ መሬት ነበር አሁን ግን ለክማሮች ቤታቸው ድረስ ወስደንላቸዋል አባይ ወልዱ በአዲስ አበባ ማዕከላዊ ምርመራ የአማራ እስረኞችን የትግራይ መርማሪዎች ሽንታም አማራ እያሉ ይተፉባቸዋል ድብደባስነልቦናቸውን አእምሮን የሚጎዳ ክብረ ነክ ስድብና ዘለፋ ይፈጽሙባቸዋል ወንዶቹን ሱሪያቸውን እያስወለቁ አንተ ሽንታም ትምክህተኛ አማራ ሱሪህን አስወለኩህ ከፈለኩ እገልሃለሁ አያሉ አስረው ከላያቸው ላይ ይሸኑባቸዋል ብልታቸው ላይ የአምቦ ውሃ ጠርሙስ ውፃ ሞልተው በማንጠልጠል ያሰቃዩዋቸዋል ብዙ የማይነገር ፋሽስታዊ ማሰቃያ ይፈጽሙባቸዋል በማዕከላዊ የሚገኙ የህወሃት መርማሪዎች ህወሃት ገና ከጥንስሱ ጀምሮ ለአማራ ሕዝብ ያለውን የመረረ ጥላቻና ጭፍን የበቀል ስሜት በመስራች የድርጅቱ መመሪያ እኔፀ ላይ በግልጽ ጽፎና አስቀምጦ እስካሁን የማፕሩት ሽርክና የ ያለምንም ማሻሻያና ማስተካከያ እየተንቀሳቀሰበት ይገኛል ህወሀት አዲስ አበባን ከተቆጣጠረ በኋላ አማራ ብሔር ላይ የወረደው ጭፍጨፋእልቂትና ጥፋት ወደር የሌለው ነው የሕዝብና ቤት ቆጠራ ውጤት እንደሚያሳየው ሚሊዮን አማሮች የገቡበት አልታወቀም ምናልባትም ከጽዮናዊቷ እስራኤል ቀጥሎ ይሄን ያህል ቁጥር ያለው ሕዝብ የገባበት ሲጠፋ አማራ ሁለተኛዋ ሳትሆን አልቀረችም ከወልቃይት አስከ ከፋ ድረስ ባለፉት ዓመታት የአማራ ደም ያልፈሰሰበትየአማራ ንብረት ያልወደመበትአማራ በብሔሩ እየታደነ ወደ ሀገርህ ተብሎ ያልተባረበበት ቦታና ዓመት የለም ማሰት ይቻላል በ ዓም ላይ ጉራ ፈርዳ ላይ ከ ሺህ በላይ አማሮችን ባለስልጣናት አፈናቅለዋል ለዚህ መፈናቀል ምክንያት የሆነው ሽፈራሁ ሽጉጤ ነው በ ዓም ቤኒሻንጉል ጉምዝ ላይ በሺዎች የሚቆጠሩ አማሮች በግፍ ተፈናቅለዋልተገድለዋል ደመቀ መኮንን እንደገለጹትም ይፄ የተከናወነው በባለስልጣናት መሆኑን ድርጊቱም ህገ ወጥና ወንጀል መሆኑን ተናግረዋል በ ዓም ላይም የአማሮች ሰቆቃ አላለቀም ወንበራ ላይ እጅግ ዘግናኝ እልቂት መፈጸሙን ደመቀ ገልጸዋል አማራን የሚወክለውን ብአዴንን እየመሩ ከመናገር ውጭ ያደረጉት ነገር አለመኖሩ አድርባይነታቸውን ያሳያል ራቅ ባሉትም አመታት በደኖ አእንቅፍቱ ወተር ላንጌ እና መሰል ቦታዎች አማሮች ላይ የደረሰው ግፍ በባለስልጣኖች ሴራ እና ተንኮል እንጂ በአካባቢው ገበሬ አይደለም ሁሉም እልቂቶች የአካባቢው ገበሬ አጅ የለበትም የአካባቢው ገበሬማ እስካሁን ድረስ ከአማሮቹ ጋር ለብዙ ዘመናት ኖሯል የማፕሩት ሽርክና ጉራ ፈርዳ ላይ የአካባቢው ገበሬዎች አማሮቹን ለምን ታፈናቅላላችሁ በማለት ባለስልጣናትን ሲወቅሱ እንደነበር ይታወቃል የኦሮሚያ አካባቢ አርሶ አደር ለተፈናቀሉት አህልና ገንዘብ ይሰጧቸው ነበር ችግሩ ከህዝቡ ሳይሆን አማራ ጠላቴ ነው በሚል ሰይጣናዊ እሳቤ ህሊናውን ካሳመነው ከወያኔ ነው እንዲ አማራ ለትግሬ ጠላቱ አልነበረም ትግሬም ለአማራ ጠላቱ አይደለም ትግሬ ሲወረር አማሮች ደማቸውን ከትግሬው ጋር አፍሠዋል ጎንደርን ደርቡሽ ሲያጠቃት ትግሬው ለወገኑ ደሙን አፍሟል በአጠቃላይ የህወሃት መሪዎች በአማራው ላይ ያላቸው የደመኝነት ስሜት ተወርቶ አያልቅም ጥላቻቸው የአማራን ዘር ከገጸ ምድር እስከማጥፋት ይደርሳል ህወሃፃት ወያኔ ይህንንም አማራን የማጽዳትና የማጥፋት ዘመቻ ርኋበ ልበ ፀበርፔ እቅድና ፕላን አውጥቶ በተግባር እየፈጸመ ይገኛል የማጥሩት ሽርከና ገዥው ብሔሮችንና ፃገራችን ኢትዮጵያን ከተሳደቡትና ካዋረዱበት ብልግናቸው ውስጥ ከብዙ ጥቂቶቹ ባንዲራ ጨርቅ ነው መለስ ዜናዊ አክሉሱሉም ለወላይታው ምኑ ነው መለስ ዜናዊ ኒፎርሙን አውልቆ ካልሸጠው አንድ ጉራጌ ጄነራል አድርገን ሾመናል ጄኔራል ሳሞራ የኑስ ጉራጌ ነጻ አውጪ በማለት ትግሉን ለማሳነስ መለስ ዜናዊ ዶር ብርሃኑን የዘለፈበት ንግግር የኢትዮጵያ ህዝብ ንቃተ ህሊናው ዝቅ ያለ ነውአባይ ጸሃዬ መንገዱን ጨርቅ ያድርግላችሁስደተኞችን መለስ ዜናዊ አቶ ኦባንግ በጋምቤላም ሆነ በሌሎች የኢትዮጵያ አካባቢዎች በወያኔ የሚፈጸሙ ግድያዎችንና የዘር ማጥፋትን በመቃወሙ ብቻ አንድ የህወሃት ደጋፊ በእውነት የኢህአዴግ ሰው እየገደለ ነው በማለት እውነቱን ከመረዳት ይልቅ በጭፍን ጥላቻ እንዲህ በማለት አቶ ኦባንግን አሳፋሪ ክብረ ነክ የሆነ ስድብ ስልኩ ላይ ማልእክት አስቀምጦለታል ኢህአዴግ ልብስ አለበሰህና አንተም ሰው ሆነህ ቅሬታ ፀበ የማፕሩት ሽርከና ታደርጋለህራቁትህን ትፄድ የነበርክ ሻንቅላ ነህ ። ከውጭ የመጣባቸውን ጠላትም የማፕሩት ሽርክና በተባበረ ክንዳቸው መክተው በመመለስ በዓለም ታዋቂ ታረክ አስመዝግበዋል በአሁነ ወቅት ከመሀከላቸው የበቀሉ ተንኮለኞች ለፓለቲካ ሥልጣንና ለግል ጥቅም ማሜሩራመኝጃ ሲሉ የሚያካሂዱትን የመከፋፈል እርምጃ የኢትዮጵያ ሕዝብ በተከታታይ እያከሸፈው ቢሆንም በአሁኑ ወቅት በጦር ኃይል እያስገደዱ በአንድ ብሔረስብ ላይ ያተኮረ አስከፊና አደገኛ የዘር ማጥፋት ተግባር እያከናወኑ ይገኛሉ ይህንን ሰላም ወዳድና በሰላም የኖረ ሕዝብ እርስ በራሱ በማጋጨትና አንዱ በአንዱ ላይ እንዲነሳሳ የትግራይ ሕዝብ ነፃ አውጭ ግንባርሕወሓት መሪዎች ከፅንሳቸው ጀምረው በፖሊሲ ደረጃ ነድፈው እስካሁን በማስፈጸም ላይ ይገኛሉ ወደፊትም በሥልጣናቸው ለመቆየትና ከሕዝብ የሚዘርፉትን ንብረት ካለምንም ተቃውሞ ለማካሄድ ወገኖቻችንን በዘርና በቋንቋ በመለያየት ለዘመናት ከኖሩበት አካባቢ ጭካኔ በተመላበት ሁኔታ ሆን ተብሎ በተቀየስ የዘር ማጥራት ፖሊሲ አማካኝነት ለጊዜው ከተወሰኑ ክልሎች በማፈናቀል ላይ ናቸው የትግራይ ሕዝብ ነፃ አውጭ ግንባር ከአመስራረቱ ጀምሮ በተለይም በአማራው ኅብረተሰብ ላይ ያነጣጠረ የዘር ጥላቻ ፖሊሲ በተለያየ መልኩ ሲያስፈጽምና ተግባራዊ ሲያደርግ ቆይቷል ይህም ድርጊቱ በአጭሩ ካልተቀጨ በቀር በደቡብ አፍሪካና በሩዋንዳ ሀገሮች ከተካሄዱት የዘር ማጥፋት ዘመቻዎች የማይተናነስ ዕልቂት በአገራችን ሊደርስ እንደሚችል መገመተ አያዳግትም የማፕሩት ሽርክና በቅርቡ ከቤንሻንጉልጉሙዝ ክልል ወደ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን የአማራ ተወላጆች በመሆናቸው ብቻ ከሚኖሩበት አካባቢ ለቀው እንዲወጡ መደረጋቸው የዚህ አንዱ ማስረጃ ነው ከእነዚህ ውስጥም በርካታ ሕፃናት እርጉዞችና አዛውንቶች እንደሚገኙበት ታውቆአል ተፈናቃይ ወገኖቻችን ያፈሩትን ንብረት እንኳን ሳይሸጡና ሳያሰባስቡ በመሣሪያ ኃይል ተገደው እንዲባረሩ በመደረጉ ብዙዎች ለከፋ አደጋና አስከ ሞት የሚያደርስ ጉዳት ተዳርገዋል ባለፈው ዓመትም እንደዚሁ በተመሳሳይ ሁኔታ ብዛታቸው በላይ የሆኑ የአማራ ተወላጆች ከደቡብ ክልል ጉራ ፈርዳ ወረዳ ተፈናቅለው በከፍተኛ ችግር ውስጥ ወድቀው በያሉበት ከተበታተኑ በኋላየት እንዳሉና በምን ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ በትክክል አይታወቅምየተፈናቃዮቹን ስቆቃ ለኢትዮጵያ ሕዝብም ሆነ ለዓለም ኅብረተሰብ ለማሳወቅ ጋዜጠኞችም ሆኑ የተቃዋሚ ድርጅት ተወካዮች ተከታትለው እንዳይዘግቡ በአካባቢው በሚገኙ ካድሬዎቹና ታጣቂዎች አማካኝነት ከተፈናቀሉት ተጎጅዎች ጋር ግንኙነት እንዳይኖር ዘረኛው መንግሥት ከልክሏል በአንድ ሕብረተሰብ ላይ ይህንን የመሰለ አረመኔያዊ ግፍ ሲፈጸም ዝም ብሎ መመልከት በታሪክ ተወቃሽ ያደርጋል የኢትዮጵያ መንግሥት ተብዬውም ሆነ የተባበሩት መንግሥታት በአንድ ሕዝብ ላይ በዘር ቆጠራና በቋንቋ ምክንያት ነጥሎ ጥቃት ማድረስ በሕግ የሚያስጠይቅ መሆኑን የሚደነግግ ጠንካራ ሕግና የማስፈጸሚያ ደንቦች አሉት። ገዥው መንግስት ህዋሕት ተቃዋሚ ፓርቲዎችን ከውድድር ውጭ በማድረጉ ለራሱ ጠላትን ወልዲል ዜጋውንም እያሳደደ በነዚህ ተቃዋሚዎች ያሳብባል የማፕሩት ሽርክና ድያ ደይ ኃዳ ጎምሪ ፆን ምትደሪሪም ረሪፅኃ ድማፇን እያለ ዜጋው ነቅቶ መታገል አለበት የፈሰሰው የባሪያዎችህ ደምመዝድቷ ቅዱስ ዳዊት በጨካኞች አሕዛብ እጅ በከንቱ የፈሰሰው የሰው ልጆች ሁሉ ደም ጩኸቱ እረፍት ስለ ከለከለው የተናገረው ቃል ነው በግፍ የተገደሉ የሰው ልጆች ደም አፍ አውጥቶ ድምፅ አሰምቶ በምድርም በሰማይም ይጮኻልና ያስተጋባልና የወንድምህ የአቤል የደሙ ድምፅ ወደ አኔ ይጮኻል ዘፍ አኛም እንደነርሱ እንድንሆን መፈለጋቸው ግን ሁል ጊዜ ይገርመናል ከኛ የሚፈልጉት ሟቾችን አንኳን ሞቱገዳዮችን ደግሞ እንኳን ጨፈጨፉእንድንልላቸው ነው ወይም አይተን እንዳላየን ሰምተንም እንዳልሰማን ዝም እንድንል ነው ሰው እያለቀ ነውስንል እነርሱ በዘር ሂሳብ እንደሚያስቡት እኛም በዘር የምናስብ ይመስላቸዋል ነገራችንን ሁሉ በግድ ወደ ዘር ከረጢት ሲስቡት የማያፍሩ ማፈሪያዎች ናቸው እኛ አያልን ያለነው በዘር ስሌት አማራ ሞተኦሮሞ ሞተጋምቤላው ምተሶማሌው ሞተኢትዮጵያ ሞተች እያልን ነው ሰው ሰብአዊ መብቱን በመጠየቁ እየተገደለ ነው የማፕሩት ሽርክና ሙሮ ክ ስለዚህ መብቱን በጠየቀ መገደል አይገባውም በህዝባችንና በአለም ማህበረሰብ ዘንድ የተዛባና እጅግ የተንሸሰዋረረ አመለካከት ሲፈጥሩ የቆዩትንና ወደፊትም ሊፈጥር የሚችለው ገዥው መንግስት ወደ ሰውነት ደረጃ ተመልሶ ቀም ብሎ ማሰብና ማንሰላሰል አለበት የኢትዮጵያ ህዝብ ወገኑንአኗኗሩንና ጥንካሬውን አንድ አድርጎ መታገል ሐገሩን ከፀረዲሞክራሲ ማነቆ ማውጣት ይኖርበታል የነጻነት ትርጉም የገባውና ሁሉን በህዝባዊነት የሚመራ ለሀገር የሚበጅ መንግስት ኢትዮጵያ ያስፈልጋታል ይህ የሚመጣው በቆራጥ ትግል ነው የኢትዮጵያ አንድነት በወሬ ብቻ የሚነገር አይደለም በተግባር የሚታይ መሆን አለበት የአንዱ ብሔር ስቃይ ሌላውን ብሔር የማያሳዝነው ከሆነ አንድነት የለም ማለት ነው የአዲስ አበባ ሕዝብ በኦሮሞ እና በአማራ ሕዝብ ላይ ለዘመናት የደርሰውን አድሎ ግድያ ጭፍጨፋ እና የማንነት ረገጣን ካልተቃወመ የኢትዮጵያ ሕዝብ አንድነት አይሰማውም ማለት ነው በብሄርተኝነት አለማመን ወይም ከተለያየ ብሔር መዋለድ ማለት የብሄርን ወይም የማንነትን ጭቆና መደገፍ ማሰት አይደለም ህወሓት የትግራይን ሕዝብ ጀግና እያለ ስያሞካሽ ሲክብ ከፍ ከፍ ሲያደርግ ሲጠቅም መልካም ሆኖ የኦሮሞ የማፕሩት ሽርክኝ ሕዝብ ግን ኦሮሞነቱን ካከበረ ከወደደ ከፍ ከፍ ካደረገ ኦሮሞን መጥቀም ከፈለገ ጠባብነት የሚሆነው ለምንድነው። የአስር ቤቱ ሃላፊ የሚመለከተውን ጠይቆ ምላሽ አመጣ ከቱ መርፌ አንዱን ተወጋ ብ የማጥፋት ሽርክና ኤርትራ አስክ አም በፈረንጆች አቆጣጠር የኢትዮጵያ አካል ነበረች ኢጣልያ በማጭበረበርና አንደዚሁም በአንግሊዝና በፈረንሳይ መንግሥታት ድጋፍ ኤርትራ የተባለውን የኢትዮጵያ ህዝብና መንግስት ሉዓላዊ ግዛት አንደቀልድ ያዘች በግዜው የነበረው የኢትዮጵያ መንግስት በአፄ ዮሐንስ ቀጥሎም በአዔ ምኒልክ ኤርትራ ተብሎ የተጠራው ግዛት የኢትዮጵያ ሉዓላዊ ግዛት በመሆኑ ኢጣልያ ፈረንሳይና አንግልዝን ለማሳመን ቢሞከረም ኢጣልያ ይህን ለመቀበል አልቻለችም አንግሊዝና ፈረንሳይም ይህን ሁኔታ ለመቀበል አልፈለጉም አፄ ዮሐንስ በተቻሰቸው መጠን የጣልያንን ጦር ከምፅዋና አካባቢዋ ለማስወጣት በራስ አሉላ በሚመራ ሰራዊት ተሞክርሮ ነበር ከአፄ ዮሐንስ ሞት በኋላም አፄ ምኒልክ ጉዳዩን በዉጫሌ ዉል በኩል ለመፍታት ሞከሩ የ ዉጫሌ ዉል ለአፄ ምኒልክ አንድ ስልት ነበር በዉጫሌ ዉል ምክንያት ነው አፄ ምኒልክ ለአድዋ ጦርነት አንዲዘጋጁ ፋታ ያገኙት በፅሀ የተካሄደው የአድዋ ጦርነት ኤርትራ የተባለው አካባቢ የኢትዮጵያ ሳአላው ግዛት አንደሆነና ለጊዜው ኢጣልያ እንድትጠቀምበት አፄ ምኒልክ ከኢጣልያ መንግስት ጋራ ተዋዋሉ ይህም እርቅን በመፈለግ እንጂ የጣልያንን ጦር ለማቸነፍ አቅም አጥተው አልነበረም ከአዔ ምኒልክ ሞት በኋላ ኢጣልያ ኤርትራ ብላ የጠራችውን ግዛት አንደ ቅኝ ግዛት በዓለም የማፕሩት ሽርክና አንዲታወቅላት አደረገች ከአፄ ምኒልክ ሞት በኋላ የስልጣን መተላለፈ ችግር በአዲስ አበባ በመፈጠሩ ኢጣልያ ከኤርትራ አንድትወጣ ተደረገ በፅሀዘወ ዓም በኢትዮጵያ አቆጣጠር ሞሶሉንን በኢትዮጵያ ለመበቀል ጦርነት ታወጀ አፄ ኃይለ ስላሴ ከአንግሊዝ አገር ከስደት አንደተመለሱ የኤርትራ በኢጣሊያ መያዝ አግባብ እንዳልሆነ አሳወቁ በኤርትራ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንም ከአናት አገራቸው ኢትዮጵያ ጋራ ለመቀላቀል አንደሚፈልጉ በሰላማዊ ሰልፍና በተለያየ መንገድ አሳወቁ በኔልሀ ዓም ኤርትራ ወደ ኢትዮጵያ እንድትቀላቀል የተባበሩ መንግሥታት ወሰትኑ ይህ ግን አግባብ አልነበረም ኤርትራ ሙሉ በሙሉ ወደ ኢትዮጵያ እንደ ክፍለ ሀገር መመለስ ነበረባት ሲንጋፖር ወደ ቻይና አንደተመለሰች አይነት መሆኑ ነው ኤርትራ ወደ ኢትዮጵያ በፌዴሬሽን መልክ ከተመለሰች በኋላ አንድንድ የአስተዳደር ችግር በአዔ ሃይለ ስላሴ ጊዜ ተፈጠረ ይህ በአጠቃላይ በሙሉ ኢትዮጵያ ውስጥ ነበርየትግራይ ሕዝብ በመቀሌ ከተማ በገበያ ቀን በአውሮፕላን አንዲደበደብ መደርጉና ከዚያም በአዲስ አበባና በትግራይ ክፍለሀገር የተፈጠረው አለመግባባት በኤርትራ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊን የወደፊት እድላቸውን እንዲያስቡበት አድርጓቸዋል ሌላው የእስላም እምነት ተከታዮች ኤርትራ ወደ ኢትዮጵያ መመለስ የማፕሩት ሽርክና እንዳስፈራቸው ከኢትዮጵያም ለመገንጠል ትግል አንደሚያካሂዱ ግልፅ ሆነ በናስር የሚመራው የግብፅ መንግስት የአስላም እምነት ተከታይ ከሆኑ ኤርትራኖች ጋራ የተለያዩ ግንኙነቶች ጀመሩ ብዙዎችን ወደ ካይሮ ግብፅ እንዲሄዱ በማድረግ የወታደርና ሌላ ትምህርት እንዲከታተሉ ተደረገ በካይሮ ከተማ ሰፊ የፕሮፖጋንዳ ዘመቻ በኢትዮጵያ አንዲካፄድ አንድ የሬድዮ ጣቢያ በግብፅ መንግስት ተከፍቶ ስራውን ጀመረ አንዳንድ ኤርትራኖችም ከኢትዮጵያ ለመገንጠል የትጥቅ ትግል ጀመሩ በ ዓም ዘውዳዊ መንግስት በወታደራዊ አምባገነንነት ተተካ ይህም ሕዝቡ በአገሩ ጉዳይ ሳይ አንዳይካፈል የአምባገነኑ ሰርዓት አልፈቀደም የተለያዩ አንቅስቃሴዎች በአገራችን ብቅ አሉ ለመጥቀስ ያህል ኢህአፓና መኢሶን በአገር ደረጃ ተሰለፉ በነገድ ደረጃ ደግሞ ወያኔዎችና አንደዚሁም ኦነግ ትግላቸውን በሰርአቱ ላይ ለኮሱ የኤርትራ ቡድኖችም የመገንጠልን ጥያቄ አንገበው በሰሜን ኢትዮጵያ በፅሀ ዓም ትግላቸውን ጀመሩ የወያኔ በትግራይ መደመር ምንም እንኳን ለትግራይ ሕዝብ የተነሳ ይምሰል እንጂ ዋናው አስተሳሰቡ ከኤርትራኖች የተወሰደ ነበር ይህም ኤርትራና ትግራይ ተጎራባች ከፍለ ሀገሮች አንደመሆናቸው መጠን አንዳንድ ግንኙነት ለማደረግ ቀላል ነበር ወያኔ ለትግራይና ለኢትዮጵያ ሕዝብ ለመታገል ካጠፋው ሃይል ይልቅ ሰኤርትራ መገንጠል የማፕሩት ሽርክና ብዙ ዝግጅት ያደረገው ይበልጣል ኤርትራ ከኢትዮጵያ እንድትገነጠል ያደረገው መለስ ዜናዊ ሲሆን ወያኔዎችም በአጠቃላይ በኤርትራ መገንጠል ላይ ወሳኝ ሚና ተጫውተዋል የኤርትራ መገንጠል በታሪክና በዲሞክራሲ መስፍርቶች ሲታይ ትክክል አይደለም የደርግ ሰራዊት የተዘረከረከው የአመራር ችግር ስለነበረበት ነው በተጨማሪም የኢትዮጵያ ሕዝብ ደርግን እንዲወድቅ ስለፈለገ ነበር የኤርትራ መገንጠል የአለምን ሕግ አልተከተለም እንደሚታወቀው መለስ ዜናዊና በረከት ስሞኦን ኤርትራውያን ናቸው በተጨማርም ሌሎች ኤርትራውያን አሁን በስልጣን ላይ በአለው ድርጅት ውስጥ ቁልፍ ቦታዎችን ይዘዋል ስለሆነም የኤርትራ መገንጠል ሕጋዊነት ሊኖረው አይችልም በዲሞክራሲ አንፃር ሲመዘን ኤርትራኖች አንደ ሌሎች ኢትዮጵያውያን ሁሉ የመብት መረግጥ ነበረባቸው የኹኤርትራ መገንጠል በዉጭ ሃይሎች ፍላጎት የተደረገ አንጂ ከዲሞክራሲያዊ ጥያቄ ጋራ ጨርሶ አይገናኝም የማጥሩት ሽርክና ሰላም ነፃነት ፍትሕ ዲሞክራሲ ብልፅግና የመልካም ሕይወት መሠረቶች ናቸው የኢትዮጵያ ሕዝቦች የተሻለ ሕይወትን ሲሹ ለዚህም በተለያየ ደረጃና መልክ ሲታገሉ ኖረዋል የተሳሰሩና በአንድ ቀንበር ሥር የኖሩ እንደ መሆናቸው የትግላቸው መፍጠንና ስኬታማነት በተባበረ ክንድ ከሁሉም በላይ በጋራ ዓላማ ላይ ማተኮርን ሲጠይቃቸው ኖሯል ልማት ሊሳካልን ቀርቶ ከረቋብ የማምለጥ ጥያቄ ዋና እስከመሆን ገዝፎና ከብዶ የነበረው ለምንድነው። የተራማጆቹ ትግል ተሸንፎ ማርክሲዝም የደርግ መታወቂያ ካርድ ብቻ ሲሆን ሜዳ ላይ የተገኙ ከማርክሲዝም የተራረፉ የታሪክ እሳቤዎችና ባዶነት ከተናቁ ቀደምት ሥራዎች ጋር ሆነው አረፉ በሰሜን ከነበሩ የጠመንጃ ታጋዮች መጎልበት ጋር ደርግ እየተዳከመ ሲሄድ የአገሪቱ አንድነት አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደረሰ ደርግ ወድቆ የማፕጥሩት ሽርክና ሕወሓትኢሕአዴግ ሻዕቢያና ኦነግ በኢትዮጵያ የፖለቲካ አደባባይ ላይ ሲታዩም ዳግመኛ ግራ መጋባት ነገሠ ከመቶ ዓመታት ወዲህ የተፈጠረች ኢትዮጵያ ባዩና ባለረዥም ታሪኳ ኢትዮጵያ መተካተክ ጀመሩ እውነተኛው የኢትዮጵያ ታሪክ የቱ ነው የሚል ጥያቄ እንደ ሐውልት ቀ ይል ከንግሥተ ሳባ ጆምሮ ሲቆጠር የኖረው ታሪክ ፖለቲካ ታሪክን ሲወልድም ታይቷል የረዥም ዘመናት የኢትዮጵያ ባለታሪክነት ከመቶ ዓመታት የታሪክ አመለካከት ጋር የፈጠረው ልትሚያ ጋብ ቢልም ፍጥጫው አለ ከፖለቲካ ሙሌት ውጪ የኢትዮጵያን ትክክለኛ ታሪክ የማወቅ ጉጉት ዛሬም ትኩስ ነው ታሪክ በሄደበት ጎዳና ላይ ወደኋላ እያዩ ምኒልክ እንዲህ ባያደርግ ኖሮ ብሎ ማሰብ የሰው ልጅ እሳትን ባያገኝ ኖሮ መዳብና ብረትን አቅልጦና ጦር ሠርቶ ባልተወጋ ነበር ብሎ የመቀቆጨትን ያህል ከንቱ ነው የውጭ ወራሪዎች ቅኝ ገዢዎች ይፈጥሩት የነበረውን ተጨማሪ ጫና ሳናገናዝብ በዘመነ መሳፍንት ተፈጥሮ የነበረውን ቁርጥራጭነት ከምዕራብ አውሮፓ የብሔራዊ መንግሥታት አፈጣጠር ጋር እያምታታንና እያንዳንዱ ቁራጭ ግዛት ነዓ አላወጣንም ገዢው ርዕዮተ ዓለም ያባዛው ብሔርተኛ አስተሳሰብ አደረጃጀትና የተዘረጋውም መንግሥታዊ አወቃቀር የብሔር ጥያቄን አልመለሰም ዴሞክራሲንም ማስፈን አልተቻሰም የብሔርብሔረሰቦች መብትና ነፃነት የማክበር ጉዳይ በጭራሽ በጥያቄ የሚቀርብ አይደለም እንዲያውም የብሔሮችን ጉዳይ የአብዮታዊ ዴሞክራሲ አንዱ መሰያና ማስረጃ ሲያደርጉ የማፕሩት ሽርክና ይፈልጋሉ እነዚህ ፖለቲካን ደህና ሰንብት ብለው ቢገላሳገሉ ይሻላቸዋል ብሔርብሔረሰቦችን አውቆና አክብሮ የመያዝ ነገር ኢሕአዴግም ሆኑ ተቃዋሚዎች ሊያመልጡት የማይችሉት የኢትዮጵያ እውነት ነው ዴሞክራሲያዊና ፍትሐዊ አስተዳደር የማደራጀትና የትኛውም ዓይነት ፖለቲካዊ ጥያቄ ብሔርብሔረሰቦችን በሰላማዊበዴሞክራሲያዊና በሕጋዊ መንገድ መምራትና ችግራቸውን መፈታት አለመቻል ነው የዜጋው ብሶት የሆነው ኢትዮጵያዊነት ወፍዘራሽ ስነልቦና የወለደው ትንግርታዊ ክስተት ሳይሆን የነባር ታሪክ ውርስ የዜግነት መብትና ግዴታ የአብሮነት በልዩነት የሆነ የዘር ሐረግ መሰተጋብራዊ ገፅታ ያለውና የሚስብ የመፃይው ዘመን ኢትዮጵያ ግርማ የሚወክል የኢትዮጵያ ባሕርይ ጠባይ የሚያሳይ ኢትዮጵያዊ መለዮ የሚከብርና በኢትዮጵያ ሉዓላዊ የግዛት አንድነት ጥላ ሥር የሚኖርየሚሜያምን ማለት ነው ይህ ደግሞ በሁላችን ልብ ውስጥ ተቀብሮ የኖረና ያለ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ መንገድ ልዩ መገለጫችን ነው ከደርግ በሁዋላ ያለችው ኢትዮጵያ የምትታወቀው በጦረኝነት በድህነት በተመጽዋችነትና በስደተኝነት ነው። ስለዚህም ታሪክ ነክ በሆኑ የሀገሩ ጉዳይዮች ላይ አዲሱ ትውልድ እምብዛም ሲያተኩር አይስተዋልም በጥቅሉ ኢትዮጵያን የሚያውቃት ግልብ በሆነ የታሪክ ቅንጥብጣቢ አለያም በጭፍን ሀገርኛ ኢትጵያዊ ወኔ በብሔርተኛነት ስሜት ነው ለራሱ ታሪክ መሀይም እንዲሆን በመደረጉ የተነሳ በአመዛኙ የትውልዱን ቀልቡ ገዝቶት ያለው ነገር የማፕፊት ሽርክና ቢኖር የምዕራባውያን ሥልጣኔ ባህልና እምነት በመሆኑ የተለየ አሉታዊ ገጽታ ላላቸው ፖለቲካዊ ማህበራዊና ታሪካዊ ተግዳሮቶች በእጅጉ ተጋላጭ ሆኗል ሁላችንም ገደብ በሌለው ኢትዮጵያዊነት ተፈጥረን በብሔርተኝነት አናሳ አስተሳሰብ ተጠምደን መፈረካከሳችንን በዝምታ ተቀብለናል ኢትዮጵያ ደግሞ የሁላችንም ማንነትና ምንነት መፍለቂያ ማህፀን ነች እኛነታችንም ቢሆን ከመጣንበት ታሪክ የዘር ሀረግና ስፍራ ጋር በእጅጉ የተቆራኘ ነው ስለሆነም ኢትዮጵያዊነታችን የታሪካችን እምነታችን ባህላችንና ኑሯችን ጥርቅም እንደመሆኑ መጠን ማንነታችንም ያንኑ ብቃት ያረጋግጣል ተግባራችንም ቢሆን አዲስ የማንነት ጸበል ለመርጨት ከሚሮጥ ገዥው መንግስት ራሳችንን በማራቅ ኢትዮጵያዊነታችን እንዳይናድ በቆራጥነት መታገል ግድ ይለናል ኢትዮጵያዊ ስብእና ለብሰን በተራመድን ቁጥር በውስጣችን ተሰናክሎ ያለውን የአንድነት የመቻቻልና የመፈቃቀድ ሃይል እውን ከማድረግ እንቆጠባለን የኢትዮጵያ ግርማና ልዕልና የሚመለሰው ኢትዮጵያዊ መድብል የሆነውን አቅምና ብቃታችንን በአንድ ደጉሰን በአንድ አላማ ጥላ ስር ሆነን ለጋራ ጥቅምና መብት መጠበቅ ለፍትህ መረጋገጥ ለሀገር ሉዓላዊነትና የህዝብ ልፅልና መከበር ተግተን መሥራት ስንችል ነው የዜግነት ግዴታና ሃለፊነትም ጭምር ነው በሀገራችን ቀዳሚው ፍላጎት ገንዘብ አለያም የማህበረሰብ እድገት ፕሮግራም ሳይሆን ጥራትና ሞራል ያለው በሥነምግባር የሚመራ ለመርህና ለህግ ተገዥ የሆነ በዜጎች ሉዓላዊ መብት የማጥሩት ከርክና ፍትህና እኩልነት የሚያምን የሀገር ሉዓላዊነት የሚያስከብር ብቁ አመራር ሰጭ ሃይል የማግኘት ጉዳይ ነው ስለሆነም የሀገራችንን ደህንነት ለእኛም ሆነ ለልጆቻችን ማስፈን የምንችለው የነበሩትን ያሉትንና ወደፊት ሲከሰቱ ይችላሉ ተብለው የሚገመቱትን ነባራዊና አሉታዊ ገጽታዎች ማስወገድና መቆጣጠር ስንችል ነው በብሔርተኝነትና በጎሳ የተከተበ ህላዊያችንን ይዘን ስለኢትዮጵያዊነት ማሰብ ትርፉ ብጥብጥና ነቆራ ነው ከአንድነት የዘለለ ጎሰኝነት ህዝቡን ለብሶት ይዳርጋል መጨረሻውም ጥል ነው ሕዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ ህወሓት በ ባዚጋጀው ማኒፌስቶው ላይ የትግራይ ሕዝብ ዋናው ጠላቱ አማራ መሆኑና አማራን ህብረተሰባዊ እረፍት እንዳያገኝ እንደሚያደርግ በግልጽ አቅዶ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል የትግራይ ሕዝብ ለረጅም ዘመን ሰብ አዊና ፖለቲካዊ መብቱ ተነፍጎ ሲጠላና ሲናቅ እንዲሁም አድልዎ ሲፈጸምበት ቆይቷል ይህም በደል ጨቋኝ የአማራ ብሔር ሆን ብላ እንደ መንግስት መመርያ አድርጋ ስትሰራበት የቆየች ሲሆን ደርግም ቀጥሎበታል ሰፊው የትግራይ ህዝብ ሥራ አጥቶ በሽርሙጥናና በሰደት ብቻ ሳይሆን በረሃብና በድንቁርና እየተሰቃየ ይገኛል ለችግሩ መሰረታዊ ምክንያት ኢምፔሪያሊዝምና ባላባታዊ ስርአት ይሁኑ እንጂ ጨቋኙ የአማራ ብሔር የምታደርገው የ ኤኮኖሚ ብዘበዛና ጭቆና ታክሎበት ነው ጨቋኙ የአማራ ብሔርም ጭቆናውን አስካላቆመች ድረስ ብሔራዊ እረፍትን አያገኝም የማጥሩት ሽርክኝ ዜሬ በርክና ሬ የኪትዮጵ። መጋቢት አንድ የጣልያን ቅኝ ገዢ ፃይልን ድል ያደሩ የአድዋ ጦርነትን የመሩት እኝህ መሪ ነበሩ በኮሎኒያሊዝም ዘመን አፄ ምኒሊክ የኢትዮጵያ ንጉሥ ነበሩ የጣሊያን ሰራዊት በኢትዮጵያ ላይ ዘምቶ የማፕፊት ሽርክና የተሸነፈበትና በአለም ታሪክ የመጀመርያው ቅኝ ገዢ ሃይል ድል የተደረገበት ዘመን ነበር ይህም ድል የተገኘበት ጦርነት የአድዋ ጦርነት ነው ይህም ድል የኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የአፍሪካ ህዝቦች ድል እንደሆነ ይቆጠራል የአድዋ ድል የአፍሪካ ህዝቦች ሰነፃነት እንዲታገሉ የተነቃቁበት መሆኑ ታሪክ ይናገራል አከዔ ምኒልክ ለትምህርት ጥራትና አገሪቱ የትምህርት መዳረሻ አንድሆን ከፍተኛ ተግባር በመፈፀም ትልቅ አዋጅ አስነግረዋል አዋጁም «። የጣሊያን ሰራዊት በኢትዮጵያ ላይ ዘምቶ የማፕሩት ሽርክና የተሸነፈበትና በአለም ታሪክ የመጀመርያው ቅኝ ገዢ ፃይል ድል የደረገበት ዘመን ነበር ይህም ድል የተገኘበት ጦርነት የአድዋ ጦርነት ነው ይህም ድል የኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የአፍሪካ ህዝቦች ድል እንደሆነ ይቆጠራል። የአድዋ ድል የአፍሪካ ህዝቦች ለነፃነት እንዲታገሉ የተነቃቁበት መሆኑ በብዙ የታሪክ አዋቂዎች ይናገራሉ ምኒሊክ ተወልዶ ባያነሣ ጋሻ ግብሩ አንቀላል ነበር ይሄን ጊዜ አበሻ ገበየሁ ቢሞት ተተካ ባልቻ መድቾ አገላባጭ ብቻለብቻ የአድዋ ሥላሴን ጠላት አረከሰው ገበየሁ በሞቴ ግባና ቀድሰው የአድዋ ድል የኢትዮጵያ ብሔራዌ ክብር ማኅተም የጥቁር ህዝቦች የነፃነት ተጋድሎ ቀንዲል ነው የመላው ዓለም ተፈጥሮአዊ ግብር እና ሰብአዊ ክብር የታደሠው በእውነትና በፍትህ ህልውናና ምልዓት ላይ የተሰካ ትልቅ ጥርስ የተነቀለው በአድዋ የታላቅ ህዝቦች ታላቅ ድል ነው ከአዲስ አበባ ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ስንሄድ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ታላቁ ጦርነት የተደረገበትና ታላቁ ድል የተገኘበት ሥፍራ አድዋ ከተማና የከተማው ግድም ገመገሞች ይገኛሉ በኢትዮጵያውያን አቡሻኽር ህጸአ ርበ የካቲት ቀን ዓም የማፕሩት ሽርክና ወይም በአውሮጳውያን የዘመን አቆጣጠር ዐቪከ ርቋፎበጪ ዮፀክከኪኋክ የካቲት መጨረሻ እና እኋርከ መጋቢት መጀመሪያ ላይ ለጦርነቱ መነሻ የሆነው ውል የተፈፀመው በዚሁ ዘመን ከስዲስ አበባ በስተሰሜን ኪሎ ሜትር ርቀት ግድም ከውጫሌ ከተማ ግርጌ ከአምባሰል ተራራ ሥር ወሎ ውስጥ ንጉሥ ይስማ እየተባለ በሚጠራ ሥፍራ ነው ሸልዶ ተራራ ወይም ሶሎዳ ተራራ ማርያም ሸዊቶ አዲ ተቡን ረቢ አርእየኒ አእግዚፃር አሳየኝ በመሠኘት የሚታወቁት እነዚህ ገመገሞችና ተራራማ ሥፍራዎች ዋነኛቹ የጦር ግንባሮች ናቸው በመቶ ሺህ የሚሠላ የኢትዮጵያ ገበሬ ሠራዊት ከአንድ ቀን ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ የአውሮጳ ቅኝ ገዢ ወራሪዎችን ድባቅ ከመታና ረግጦ ካስወጣ በኋላ ከምሽቱ አራት ሰዓት ግድም የካቲት ቀን እንዳማርያም ላይ ተሰባስቦ በአንድ እግሩ ቆሞ ቀኙን ድሉን ለሰጠው አምላክ ምሥጋና አቅርቧል አባት ሆይ ንቀውን የመጡ የአገራችንን ድንበርና ልዕልና የደፈሩ የአውሮጳ ኮሎኒያሊስት ወራሪዎችን እንድናሸንፍ ድል አንድናደርግ ስለረዳኸን አናመሰግንሃለን ሃያ ዘጠኝ ሺህ ፈረሰኞችን ጨምሮ ከመቶ ሺህ እስከ መቶ ፃያ ሺህ የሚገመት አንድ ሺህ ኪሎ ሜትር በባዶ እግሩ የተጓዘ የኢትዮጵያ የገበሬ ሠራዊት በወታደራዊ አካዳሚ የሠለጠነውን የአውሮጳ ወራሪ ጦር የካቲት ማለዳ አሥራ አንድ ሰዓት ግድም ገጥሞ ከረፋዱ አራት ሰዓት ላይ ማሸነፉን አረጋግጧል ይለናል የታሪክ ተመራማሪው ጆርጅ በርክሌይ የአድዋ ጦርነትና የማጥሩት ሽርከና ዳግማዌ አፄ ምኒሊክ በተሰኘና ዳኘው ኃይሰሥላሴ ወደ አማርኛ በተረጐሙት መጽሐፉ ላይ የኢትዮጵያ ገበሬ ሠራዊት ፈረሱ ላይ ሆኖ የጋሻውን እምብርት መሬት ላይ እያጠቀሰ ጐራዴውን አየር ውስጥ እየቀዘፈ ባበደ መንፈስ በተቆጣና በቆረጠ መንፈሥ በጀግንነት ተዋግቷል ጦርነቱ በተጀመረ ከአምስት ሰዓት ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ ፃምሣ ስድስቱም የኢጣሊያ መድፎች ሙሉ ለሙሉ ተማርከዋል የቅኝ ገዢውን ወራሪ ሠራዊት ከመሩት ጀኔራሎች ጄኔራል አልቤርቶኒ ሲማረክ የሠራዊቱ ዋና አዛዥ ዴኔራል ባራቴሪ ከጥቂት አጃቢዎቹና በሽንፈት ከተበታተነ የኢጣሊያ ወታደሮች ጋር ሸሽቷል በዚህ ድብልቅልቅ ያለ ውጊያ ከሃምሣ ስድስቱ የኢጣሊያ መድፎች በተጨማሪ ብዙ ሺህ ቀላልና ከባድ መትረየሶች እንዲሁም የነፍስ ወከፍ ጠመንጃዎች በአሥር ሺሆችና በመቶ ሺዎች ከሚቆጠሩ መሰል ጥይቶቻቸው ጋር ተማርከዋል በአጠቃላይ ምርኮው ወደ አዲስ አበባ የተጓጓዘው በአምስት መቶ አጋሰሶች ተጭኖ ነው በማግስቱ የካቲት ቀን ዓም ከጠዋቱ አራት ሰዓት ላይ የኢጣሊያ ምርኮኞች በምኒሊክ ድንኳን ፊት ሲያልፉ የኢትዮጵያ ጀግና የገበሬ ሠራዊት እየፎከረ እየሸለለ አሳልፉዋቸዋል ዴኔራል አልቤርቶኒ በምርኮኛነት ኢትዮጵያ ውስጥ ቆይቶ አገሩ ከተመለሰ በኋላ በፃፈው መጽሐፍ ላይ ከሚፎክሩት ጥቁር የነፃነት ተዋጊዎች መሃከል አንዱ እንደ እኛው ነጭ አውሮጳዊ ነው ብሎአል ይህ ሰው ከፈረንሣይ አገር ወደ የማፕሩት ሽርክኝ ኢትዮጵያ ለጦር መሣሪያ ጥገና የመጣ ካፐቴን ኦርዲናንስ ሲሆን አሁን ጊዜው የጦርነት ስለሆነ ወደ አገርህ ተመለስ ቢባል ቢሠራ አሻፈረኝ ብሎ ከእኛ አድዋ ድረስ የዘመተ ነው ራሙ ኢትዮጵያ በአድዋ ጦርነት ላይ ከተዋጋችባቸው የጦር መሣሪያዎች ሠማንያ ሺህ የሚሆኑት አሮጌ ጠመንጃዎች የተገዙት ከፈረንሳይ አገር በምሥጢር ነው ጠመንጃዎቹን ገዝተው ወደ ኢትዮጵያ ያስገቡት ለመጀመሪያ ጊዜ መኪና ወደ ኢትዮጵያ ያስገቡት በሥጋ በደምና በትውልድ አርመናዊ በነፍስና በመንፈስ በዜግነትና በልብ ፍቅር ኢትዮጵያዊ የሆኑት የኢትዮጵያ የልብ ወዳድ ሰርኪስ ቴሪዝያን ናቸው የአድዋ ድል ለመደመሪያ ጊዜ የተከበረው በሠባተኛ ዓመቱ በ ዓም እኤአ በ ከአንድ መቶ ዘጠኝ ዓመታት በፊት አሁን ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ያለበት ሥፍራ ምኒሊክ አደባባይ ነው በክብረ በዓሉ በድል በዓሉ ላይ ዲፕሎማቶችና የውጪ አገር መንግሥታት ተወካዮች አርበኞች የመንግስት ባለሥልጣኖች ብዙ ሺህ ፈረሰኞችና ሥፍር ቁጥር ወፈ ሠማይ የሆኑ ኢትዮጵያውያን ከሊቅ እስከ ደቂቅ መገኘታቸውን ከፈረሰኞቹ ብዛት የተነሳ ፀሐይ በአቧራ አስከመጋረድ መድረሷን ጳውሎስ ኛኛ የኢጣሊያና የኢትዮጵያ ጦርነት በተሰኘ መጽሐፉ ላይ ጽፎአል እንዲሁም ተክለፃዲቅ መኩሪያን የመሳሰሉ ኢትዮጵያውያን የታሪክ ተመራማሪዎችና የውጪ አገር ዜግነት ያላቸው ፀሐፍትና ተመራማሪዎች በተለያዩ መፃሕፍቶቻቸው ይሄፄንን አሣምረው ጽፈውታል የማጥሩት ሽርክና ታላቁ የጥቁር ህዝቦች ድል የአድዋ ድል በመላው ዓለም ፖለቲካ ላይ ከፍተኛና ዋነኛ ለውጦች አምጥቶአል የእንግሊዝ ጋዜጦች በአድዋ ድል ማግስት የዓለም ታሪክ ተገለበጠ ታላቅ የትውልድ ኃይል በአፍሪቃ ተቀሰቀሰ ብለው ፃፉ በኢንሳይክሎፒዲያ ብሪታኒካፁ ዘመናዊት ኢትዮጵያን የፈጠረ የተባሉት ዳግማዊ ዓፄ ምኒሊክ በሌሉበት እርሳቸው በአካል ባልተገኙበት የነፃነት ተጋድሎ መሪዎች ጉባኤ የአፍሪቃና የመላው ዓለም ጥቁር ህዝቦች የነፃነት ተጋድሎ መሪ ተደርገው ተመረጡ ጦርነቱ ከመደረጉ በፊት እኤአ በዎቹ መጀመሪያ ጀርመን አገር በርሊን ከተማ ላይ በተደረገው የአውሮጳ ቅኝ ገዢ ኮሎኒያሊስት መንግስታት ሥልጣናትና ልሂቃን የጦር ጄኔራሎችና ሊቃውንት ስብሰባ ላይ ጥቁር ትልቅ ትል ነው ቅንቡርስ ነው አንጂ ነፍስ ያለው ሰው አይደለም ብለው የነበሩ አፈሩ እውነትና ፍትህ ኢትዮጵያና አፍሪቃ ከበሩ ከሲግመንድ ፍሮይድ የሳይኮ አናላይሲስ ጥናትና ምርምር በፊት ጥቁር ህዝብ ትልቅ ትል ላይሆን ነፍስ ያለው ሰው ከሰውም ሰው ጀግና መሆኑን በተጨባጭ ያስመሰከረ የኢትዮጵያ ገበሬ ሠራዊት ነው ከፈረንጅ የአውሮጳ መንግሥ የአድዋን ድል ከልብ ደገፉ ጀኔራል ባራቴሪ በአገሩ በኢጣሊያ ጦር ፍርድ ቤት ቀርቦ ማዕረጉ ተገፈፈ የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሲኛር ክሪስፒ በፈቃዳቸው ሥልጣናቸውን ለቀቁ ታት ሩሲያና ፈረንሳይ የማፕሩት ሽርክና የኢጣሊያዊው ንጉሥ አማኑኤል ኡምቤርቶ የልደት ቀን የሀዘን ቀን እንዲሆን ተወሰነ ሮማ ሮምን ፍሎሬንስን ሚላኖ ሚላንን ቬነስንየመሳሰሉ የኢጣሊያ ከተሞች ምኒሊክ ለዘላለም ይኑር በሚሉ የተቆጡ አውሮጳውያን ትዕይንተ ህዝብ አድራጊዎች ተጥለቀለቁ ኢትዮጵያ በአድዋ ጦርነት ወቅት በዋናው የጦር ግንባር ገጥማ በፍልሚያ ድል ማድረግ ብቻ ሳይሆን በአጠቃላይ በአራት መስክ ሠለጠነች በምትባለው አውሮጳዊት አገር ኢጣሊያ ላይ ድል ተቀዳጅታለች ይኸውም በጦርነት አና በወታደራዊ መረጃ እሸዉቫ ርህበቨ በ። ዌጩፀፀከር በዲፕሎማሲና በፖለቲካ ጥበብ ነው በፖለቲካ ጥበብ በኢጣሊያ ቅኝ ገዢ ብልጣብልጥ የመንግሥት ሥልጣን ላይ ድል የተቀዳጀችው ገና ጦርነቱ ሳይደመር ለጦርነቱ መጀመር መነጓ የሆነው የውጫሌ ውል በተደረገበት ሥፍራ ነው የውጫሌ ውል አንቀጽ አሥራ ሰባት የጣሊያንኛው ኢትዮጵያ ከአውሮጳ መንግሥታት ጋር ማድረግ የምትፈልገውን ግንኙነት በኢጣሊያ መንግስት በኩል ማድረግ አለባት ሲል አማርኛው ደግሞ ኢትዮጵያ ከአውሮጳ መንግሥታት ጋር ማድረግ የምትፈልገውን ግንኙነት በኢጣሊያ መንግሥት በኩል ማድረግ ትችላለች ይላል የአማርኛው የኢትዮጵያን ሉአላዊነትና ልዕልና ያከብራል የጣሊያንኛው የኢትዮጵያን ሉአላዊነትና ልዕልና መድፈር ብቻ ሳይሆን ብሔራዊ ክብሯንና ጥቅሟን ይነካል ይሄን የተገነዘቡት የኢትዮጵያ መሪዎች የውሉ አንቀጽ አሥራ ሰባት የጣሊያንኛ የፃጥሩት ሽርክና ትርጓሜ የኢትዮጵያን ክብርና ጥቅም በማይነካና ሉአላዊነቷን በሚያከብር መልኩ እንዲስተካክል በተደጋጋሚ ወተወቱ መወትወቱ ውጤት ሳያመጣ ቢቀር ምኒሊክ መዘግየት አደገኛ ነው ጣይቱ አሉ ስለዚህ ጉዞ ወደ ወሳኙ ጦርነት ማድረግ የግድ ነበር የኢትዮጵያን አገራዊ ክብርና ጥቅም ህልውናና ልዕልና ሲሆን ሲሆን በውድ ካልሆነ ደግሞ ሳይወድ በግድ ማስከበርና ማስጠበቅ የአንድ አገር መንግሥት ዋነኛ ግዴታና ኃላፊነት ነው ስለዚህ አባቶቻችን የጥንት ወላጆቻችን ውትወታቸው አልሰማ ቢል ጦር እንግጠም አሉ ይሄ የፖለቲካ ጥበብ ብልጫ ወይም ድል ነው በወታደራዊ መረጃ እብዉቫ ርህቨቨ ባዉፀክርዬ ብልጫ የኢንቲጮ ተወላጅ በሆኑት ባሻዬ አውአሎም ሀረጐት አማካይነት ኢትዮጵያ ሠለጠነ የተባለውን የአውሮጳ ኃይል አሸንፋ ጣሊያኖች ባልፈለጉት ቦታና ባልመረጡት ጊዜ ወደ ጦርነት እንዲገቡ አድርጋለች በወታደራዊ ሣይንስ እቨዉቫሻ በር አገባብ ለጦርነት የተንቀሳቀሰ አንድ ሠራዊት ወዲያውኑ ወደ ጦር ግንባር መግባት አለበት ይፄ አንድ ነጥብ ነው ሴላው ነጥብ አንድ ለግዳጅ የተንቀሣቀሠ ሠራዊት ለመሰናዶም ሆነ ለመከላከል ውጊያ በአንድ የመከላከያ ወረዳ ከሠፈረ በዚያ መከላከያ ወረዳ ከስድስት ወራት በላይ መቀየት የለበትም በአንድ ቦታ ላይ ከስድስት ወራት በላይ ከቆየ ሊደርስ የሚችል የወታደራዊ የማፕፋሩት ሽርክና ሥነልቦና እቫ ሦሞሃርከነ ጉዳት አለ የመሸገበትን የመከላከያ ወረዳ አየተለመማመደ ሲሄፄድ ስለሚዘናጋና የውጊያ ስሜቱ እየቀነሰ እየቀዘቀዘ ስለሚመጣ ጉዳት አለው ከሎጂስቲክ አኳያ የውጊያ ዝግጁነቱም አደጋ ላይ ስለሚወድቅ በሌላ አነጋገር ስንቅ አየጨረሰ ስለሚሄድ በነዚህ ምክንያቶች በአፋጣኝ ወደ ጦርነት መግባት ለሠራዊቱ ድል አድራጊነት ትልቅ ጥቅም አለው የኢትዮጵያ በሠላም ጌዜ ገበሬ በጦርነት ጊዜ ጀግና ተዋጊ አንዲ ዘመናዊ ወታደራዊ መሠረት ያለው ኮርከዉ ልጠጠሃ ባልነበራት በዚያ ዘመን ለአንድ መቶ ሃያ ሺህ ሠራዊት የሎጂስቲክ አገልግሎት እየሰጡ ለረድም ጊዜ መቀየት አስቸጋሪ ነው ስለዚህ የጀግንነት ግለት ሳይበርድ የሎጂስቲክ ስንቅ ትጥቅ መድሃኒት አቅም ሳይዳከም በፍጥነት ጦር መግጠም እጅግ አስፈላጊ ነበር የኢትዮጵያ ሠራዊት ጦርነቱን ፈጥኖ ለመግጠም ጣሲያኖች ወደ አድዋ መምጣት አለባቸው ወይም ደግሞ የእኛ ሠራዌት ጣሊያኖች ወደመሸጉበት የኤርትራ ከፍተኛ ቦታዎች መሄድ አለበት ከነዚህ ሁለት ሁኔታዎች የአንደኛው መሆን የግድ ነበር ወደ ጣሊያኖች መሄድ ከፖለቲካ ሁኔታዎች ባሻገር ከወታደራዊ ሳይንስ አንፃር የሚመረጥ አይደለም በምሸግ ውስጥ ሆኖ የሚከላከል ሠራዊትና ከምሽግ ወጥቶ የሚያጠቃ ሠራዊት መስዋዕትነት የመክፈል ዕድሉ አኩል አይደለም ለሚከላከል አንድ ወታደር ሶስት የሚያጠቃ ወታደር ነው የሚያስፈልገው የማፕሩት ሽርክና ስለዚህ ጣሊያኖች ወደ አድዋ እንዲመጡ ማድረግ የግድ ሆነና የአድዋ ድል ቁልፍ የምላቸው የአርባ ዓመቱ ጐልማሣ ባሻዬ አውአሎም ሀረጐት ተጠሩና ለአንድ ታላቅ አገራዊ ኃላፊነት እንዲሠናዱ ተደረገ ይሄ ሁሉ በምሥጢር ነው የተከወነው በሚቀጥሉት ቀናት አውአሎም ለኢጣሊያ ኮሎኒያሊስት ወራሪዎች ከሚሠልሉ የአገር ተወላጆች ፌርማቶሪዎች ጋር ወደ ባራቴሪ ተላኩ ከመሄዳቸው በፊት ስንቅ ማለቁና ተስቦ በሽታ በሠራዊቱ ውስጥ መግባቱ ፌርማቶሪዎች ባሉበት ተለፈፈ አውአሎምና ፌርማቶሪዎቹ ወደ ኤርትራ ዘልቀው ለጄነራል ባራቴሪ ይሄንኑ ነገሩት ባራቴሪ ጊዜው አሁን ነው አለና የካቲት አመሻሽ ላይ በአውአሎም መሪነት ሠራዊቱን ይዞ ወደ አድዋ ተመመ የካቲት እንዳይነሣ ዝናብ ስለያዘው እንጂ ታላቁ ጦርነት የካቲት ሊደረግ ይችል ነበር ስለዚህ ጄነራል ባራቴሪ በዝናብ በመያዙ ምክንያት ዘመቻውን በማግሥቱ አደረገና የካቲት ቀን ዓም ሌሊቱን ሙሉ ሲጓዝ አድሮ ሊነጋ ሲል የካቲት ቀን ዓም አድዋ ጦር ግንባር ደረሠ አውአሎም ከፊት ለፊታቸው የጀግናው የቱርክ ፓሻ የአፍሪቃ ጀኔራል አሉላ አባነጋ የገበሬ ሠራዊት ምሽግ እንደታያቸው መሮጥ ጀመሩ ባራቴሪ አውአሎም አውአሎም ብሎ ተጣራ እስሀ ዝዋአልካዮ አያውለና ብለውት ዘለው አሉላ ምሽግ ውስጥ ገቡ ዛሬ አንተን አያድርገኝ ማለታቸው ነው በአማርኛ እስሀ ዝዋአልካዮ አያውለና የማጥፊት ሽርክና ከጥቂት ደቂቆች በኋላ ምድር ቁና የሆነችበት ድብልቅልቅ ያለው ጦርነት ተጀመረ የኢትዮጵያ ጀግና የገበሬ ሠራዊት ከጠዋቱ አራት ሠዓት ግድም ታላቁን የአድዋ ድል መቀዳጀቱን አረጋገጠ ። ሌሱፃቄ ህወፃት ከጥንሥሱ ጀምሮ አንደተልዕኮና መመሪያ ለዘመናት ከብዙ የውጭ ወረራዎች እና ያልተሳኩ የቅኝ ግዛት ጥረቶች በአባቶቻችን ጽኑ ተጋድሎ የቁየውን ኢትዮጵያዊነት ለማፍረስ ህዝብን በቋንቋና በዘር ልዩነት ከፋፍሎ ለብቻው የትግራይን ሪፖብሊክ ለማቋቋም ኤርትራን መገንጠል ትግራይን ከአማራ ቅኝ ገዢዎች ነጻ ማውጣት ኢትዮጵያ የምትባል በአ ምኒሊክ የተፈጠረችን አገር ከአለም ካርታ ላይ የማጥሩት ሽርከና ማጥፋት የሚሉ እና ሌሎች ዝርዝር ግቦችን እና አላማዎችን አንግቦ የተነሳ ድርጅት መሆኑን ከተግባሮቹ ማየት ይቻላል ኢትዮጵያዊነትን ከፊት በመሆን ከውጪ ወራሪዎች በጽናት ተጋድሎ አቆይቷል ብሎ የሚወነጅለውን የአማራ ብፄርን የተመቸው ሲመስሰው ከ አንስቶ በቀጥታ በሰሜን ጎንደር በወልቃይት በጠገዴ በጸለምት እንዲሁም በሚቆጣጠራቸው የትግራይ ቦታዎች አንዳደረገው በዘር ማጥፋት ጭፍጨፋ ሳይመቸው ሲቀር ደግሞ በተላላኪዎቹ አማካይነት በጉራ ፈርዳ አንዳደረገው ከአካባቢው አማራን የማጽዳት ስራ ሲያደርግ ይኸው ብዙ አመታት ተቆጠሩ ወያኔ ህወሃት የደርግ ስርዓት መዳከምን ጨምሮ ከሌሎች ጉዳዮች መገጣጠም ጋር ተያይዞ በተፈጠረለት አጅግ አሳዛኝ ታሪካዊ ኹነቶች ታግዞ በ ዓም አዲስ አበባን ሊቆጣጠር ቻለ በደደቢት ተቀፍቅፎ በሽምቅ ጥቃት የሚቆጣጠረውን ግዛት በተለያየ ጊዜ እያሰፋ የመጣው ህወሃት በገባባቸው እና አንድ አንድ ጊዜም ተቆጣጥሮ በሚቆይባቸው ቦታዎች በዋናነት ከሚሰራቸው ስራዎች አንዱ የመንግስትን ካዝና ማራገፍ እና መዝረፍ ነበር የዚህ ዘረፋ ዋና አስተባባሪ አና ተቆጣጣሪም ስብሓት ነጋ ነው ከስብሓት ጋርም ዘረፋውን ያቀናጁ የነበሩት አርከበ አቁባይ አባይ ፀሃየ አና ሟቹ ክንፈ ገብረመድህን የነበሩ ሲሆን ዘረፋውን የማፕሩት ሽርክና ከላይ ሆኖ በስብሓት በኩል ይቆጣጠር የነበረው ደግሞ መለስ ዜናዊ ነውየበረፃ እቅዳቸው ህወሃት በወርሃ ግንቦት ዓም አዲስ አበባን እንደተቀጣጠረ ወታደራዊ ቁጥጥር እና የማረጋጋት ስራን ከመስራት ጎን ለጎን በገንዝብ ሚኒስቴር ጠቅላይ ግምጃ ቤት በንግድ ባንክ እና በብሄራዊ ባንክ የነበረውን ገንዘብበ ጠቅላላው በማጋዝ በሚኒሊክ ቤተመንግስት አስቀመጠ እንደወርቅ ያሉ በአይነት የተቀመጡ እና በገንዘብ ሊተመን የማይችል እድግ ብዙ ዋጋ ሊያወጡ የሚችሉ ቅርሳ ቅርሶችንም ሰብስቦ በዚሁ በቤተመንግስት በጊዜያዊነት ባሰናዳው የዘረፋ ጣቢያ ላይ አከማቸ ከማዕከላዊው ባንክ ግምጃ ቤት ተጭኖ ወደዚሁ የዘረፋ ማከማቻ የተወሰደው ወደ ኪግ የሚመዝን ወርቅ የዘረፋውን ትልቅነት እንደማሳያ ሊጠቀስ የሚችል ነው በግንቦት መጨረሻ ሳምንት አዲስ አበባን ተቁጣጥረው ለቀጣይ ሁለት ወራት የተደራጀ እና ከፍተኛ የዘረፋ ስራ ሲሰሩ ከቆዩ በኋላ በቤተመንግስት ያስቀመጡትን እጅግ ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብን ጨምሮ በአይነት የተደለደሉ አድግ ብዙ ብር የሚያውጡ ብርቅ መአድናት እና ቅርሳቅሶችን በአውሮፕላን አና በመኪና በመጫን ወደ ትግራይ አጓዓዙ እንግዲህ ለድርቅ የተመደበ አእርጥባንን ከደሃ ጉሮሮ በማህበረ ረድኤት ትግራይ በኩል በመንጠቅ እና በተከታታይም የህወሃት ጦር የማጥሩት ሽርክና በገባበት ከተማ እንደዚህ በተደራጀ የዘረፋ ስራ የአገር አና የመንግስትን ግምጃ ቤት በማራቆት በተገኘ ገንዘብ ነው በ እንግሊዘኛው ምጽአረ ቃል ኢፈርት ፎዞኛዐክ በትግሪኛ ደግሞ ትእምት ወይም ትካል እግሪ ምትኻል ትግራይን ለቀጣይ የተደራጀ ዘረፋ እና የኢኮኖሚ የበላይነት ያቋቋሙት ከ ዓም ጀምሮ የተቋቋሙት መሰቦ ሲሚንቶ አልመዳ ጨረቃጨርቅ መስፍን ኢንጂነሪንግ ሱር ኮንስትራክሽን አዲስ መድሃኒት ፋብሪካ ኢዛና ማይኒንግ ትራንስ ኢትዮጵያ አፍሪካ ኢንሹራንስ ወጋገን ባንክ ጨምሮ አስከ ቱሪስት አስጎብፒ እና መጽሃፍ ችርቻሮ የደረሰ የንግድ እና የዘረፋ መዋቅር የተዘረጋው በጠራራ ጸሃይ በተደረገ ዘረፋ እና ኋላ ላይ ያለ ማስያዣ ከሃገሪቱ የመንግስት ባንኮች በብድር ስም በሚወጣ ገንዘብ እንደመሆኑ አነፒህ ኩባንያዎች የሁሉም ኢትዮጵያውያን ንብረቶች መሆናቸው በፍጹም ሊዘነጋ የማይገባው ሃቅ ነው ኢትዮጵያዊ አገር ወዳድነት አላቸው በኤርትራ ጥያቄ ላይ ከህወሃት ሃሳብ ጋር አይስማሙም ብለው የመደቧቸውን ንጽሃን ዜጎችን የተለያየ ስም በመስጠት እና በመወንጀል ወያኔስውር እስር ቤቶች በመወርወር ንብረታቸውን ይወርሱ ነበር ስብሓት ነጋ በተለያዩ አጋጣሚዎች ኢፈርት በኢትዮጵያ ፃብታሙ ድርጅት እንደሆነ እና ህወሃትም ያለ ምንም ማፈር ኢፈርት የማፕሩት ሽርክኝ መር ኢኮኖሚ እየገነባ አንደሆነ ተናግሯል ለ አመታት ማዕክከሳዊ መንግስቱን ተቆጣጥሮ ያለው ይህ የአጥፊ ወሮበሎች ቡድን በኢትዮጵያዊ ማንነት ላይ ሲፈጠር ጀምሮ አጠንጥኖ የመጣውን የጥፋት ተልዕኮ ለማስፈጸም ሲሰራ ሲመቸው በይፋ በህዝብ መገናኛ ብዙሃን ትዕቢት በተቀላቀለው ድንፋታ ሳይመቸው ሲቀር ደግሞ በተጠማዘዘ እና ግራ በገባው የፖለቲካ ፍልስፍና በማደንዘዝ እና ግራ በማጋባት ሲሰራ ኖሯል ዛሬ ዛሬ ደግሞ በበረሃ ጀምሮ በተጋነነ ተጠምዝዞ በተተረጎመ እና አንድ አንድ ጊዜም ከሜዳ ተጠፍጥፎ በተሰራ የሃሰት እና ክህደት ሸፍጥ ሲያጠቁት እና ሲያንኳስሱ የኖሩትን የኢትዮጵያ ታሪክ እንደ አዲስ አንጽፋለን ብለው በስብሓት ነጋ በኩል በይፋ አውጀዋል የህወሃት መሪዎች አሁን በስልጣን ላይ ያሉት ብቻ ሳይሆኑ በቱ ክፍፍል ከስልጣን የተባረሩትም ጭምር በተለያዩ ጊዜያት ይህን በኢትዮጵያዊ ማንነት ላይ ያደባ የታሪክ ክለሳ እና እንደ አዲስ የመጻፍ ጉዳይ ላይ በተደጋጋሚ ሃሳባቸውን መስጠት ብቻ ሳይሆን ዋና አቀንቃኝም ሆነው ሰብከዋል እጅግ የሚያሳዝነው ደግሞ ያቺ አገር እና በወቅቱ የነበሩ መንግስታት ብዙ አፍሪካዊያን በጨለማ በሚኖሩበት ዘመን እንደ ዜጋ በሰጧቸው በጎ አድል ተምረው ሰው መሆን የቻሉ የትግራይ ምሁራን ፍጹም ምሁራዊ እና የዜግነት ሃላፊነታቸውን በወያኔያዊ ዘረኝነት እና ሆዳቸው ለውጠው የዚሁ እኩይ ምግባር የማፕሩት ሽርክና ከይዞህ ባይ ምሁራዊ ድጋፍ ሰጪ እና አንዳንድ ጊዜም ፊታውራሪ ሆነው መገኘታቸው ነው ከሃገር ውጪ ሆነው አንዳንዶቹም ፃገር ቤት ገብተው ሰዚህ አኩይ አላማ ከተሰለፉ ምሁር ተብዬ ዜጎች ውስጥ ዶር ገብሩ ታረቀ ዶር ሰለሞን እንቋይ ዶር አሳየኸኝ ደስታ ጎርፉ ገብረመድህን ዶር ቴዎድሮስ ኪሮስ ዶር ክንደያ ገሂወት ናቸው ዛሬ ዛሬ ካሸነፈ ጋር ያደሩ መስሎዋቸው ህሊናቸውን ሸጠው በክህደት መስመር ይጓዛሉ የኢትዮጵያ ታሪክ ፍጹም ጥልቀት ያለው አና በአመዛኙ አምብዛም መከራከሪያ ሳይቀርብበት በግልጽ ባሉና በጽሁፍ ተመዝግበው በተቀመጡ ድራሳናት ቅርሳ ቅርሶች አና መዛግብት አስረጂነት ሊጠና የሚችል እና አስካሁንም በተለይ በውጪ የታሪክ አጥፒዎች በመጽህፋ መልክ በብዛት የተጻፈበት ነው ይህንን ታሪክ አጣሞ ለመተርጎም እና እንደ አዲስ ለመጻፍ መነሳት መሞክር ሊሳካ የማይችል ነገር ግን ብዙ ጉዳት ሊያመጣ የሚችል የመጨረሻው የጥቃት ሙከራ ነው በታሪክ ኹነቶች ላይ በታሪክ ምሁራን በኩል ደረጃውን የጠበቀ አና ጥብቅ የሆኑ ሳይንሳዊ መንገዶችን በመከተል የትርጓሜ ክርክር ማንሳት ይቻላል የተከሰቱ የታሪክ እውነታዎችን በመካድ ታሪክን እንደፖለቲካ ማጥቂያ መሳሪያነት ለመጠቀም መሞከር ግን እጅግ ከፍተኛ መዘዝ አለው መለስ ዜናዊ የኢትዮጵያ ታሪክ መቶ አመት ነው ብሎ በይፋ በተናገረ ጥቂት አመታት የማፕሩት ሽርከና ውስጥ ኢትዮጵያውያን በይፋ በምርጫ ካርዳቸው የሱን ዘረኛነት አንፈልግም ወግድ ባሉት የምርጫ ማግስት አይኑን በጨው አጥቦ ኑና ሚሊኒየም እናክብር ያለው ክስተት መቼም የሚረሳ አይደለም የኢትዮጵያ ታሪክ የሶስት ሺህ አመት ታሪክ ነው ሲባል ዝም ብሎ በአፈታሪክ ወይም በዘልማድ የሚነገር ነገር ሆኖ አይደለም የግዛት ስፋቱ ይጥበብም ይስፋ የአገራችን ታሪክ አመት ለመሆኑ የሚያሳዩ የተለያዩ ማስረጃዎች በመኖራቸው ነው ይህንን ሃቅ ለመካድ መነሳት እንደነ መለስ እና ስብሓት እኩይ አላማ አርግዞ የመጣ ቡድን ወይንም ጭልጥ ብሎ አእምሮውን የሳተ ሰው መሆን አለበት በውጭ አገራት በፖርቹጋል ግብጽ እስራኤል ጣልያን እንግሊዝ ጀርመን አና ስፔንን ጨምሮ በብዙ አገራት የአገራችንን የተለያዩ ዘመናት ታሪክ ሊያሳዩ አና ሊይስረዱ የሚችሉ የታሪክ መዛግብት እና ማስረጃዎች ይገኛሉ ገዥው መነግስት የኢትዮጵያ ማዕከሉን በዘር አና በሃይማኖት ከፋፍሎ ከመታ እና ካዳከመ በኋላ በዝርዝር ሌሎችን የህብረተሰብ ክፍሎች ወደማጥቃት በስፋት ተሰማርቷል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ውስጥ ጋትርያርክ አንስቶ ሌላ መሰየም የተሰየሙትም በእግዚያብሄር ቁጣ ሲወሰዱ ሌላ ለመሾም ድራማ መስራትኢትዮጵያዊ የአስልምና ሃይማኖት ተከታዮችን የእምነት ትምህርት የማፕሩት ሽርከና በካድሬዎች ለመጻፍ መሞከር አማኒያነም አምቢ ሲሉም መግደል ማሰር እና ማንገላታት የዚሁ ታሪክን የማበላሸት እና እንደ አዲስ የመጻፍ ዘመቻ መገለጫ ኩነቶች ናቸው ዛሬ ላይ በዋልድባ ገዳማት ላይ እየደረሰ ያለው ጥቃት ዝም ብሎ በአጋጣሚ የተከሰተ አይደለም ይልቁንስ ቀደም ብሎ ታቅዶበት በሂደት እየተተገበረ ያለው ታሪክን የማጥፋት እና የመደለዝ ዘመቻው አካል ነው ወያኔ ታሪክን ልክ እንደ አዲስ ከዜሮ ከሃዲው መለስ እና ሌሎች የወያኔ ጀሌዎችን ጀግና ነገር ግን ስለ እውነት እና ነጻነት ሲሉ የተዋደቁ አና የተሰዉ ሰማአት አባቶቻችንን ደግሞ ፈሪ እና ከሃዲ አድርጎ የመጻፍ ዘመቻውን ወያኔ ከሚቆጣጠራቸው መገናኛ ብዙሃን እና አሁን በብዛት እየተጻፉ ከሚወጡ እርባና ቢስ መጻህፍት መረዳት ይቻላል የአምስተኛ ክፍል የህብረተሰብ መፅሐፍና የሌሎች ክፍሎች መፅሐፎች ምሳሌ ማድረግ ይቻላል ወያኔ በኢትዮጵያ የብሄር ብሄረሰብ መብት አምጥቼያለሁ ይሳል ውሸት ነው። ገ የአክሱም ታሪክ የመላው ኢትዮጵያውያን ታሪክ ነው አንደዘመኑ እና ጊዜው የተፈጸሙ ታሪኮች በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ሁሉንም የአካባቢውን ማህበረሰቦች መንካታቸው አስካልቀረ ድረስ ታሪኩ ሁሉም ኢትዮጵያዊያን ሊኮሩበት ሊወያዩበት እና ሊማሩበት የሚገባ የጋራ ታሪክ ነው ህዝባዊ ወያኔ በኢትዮጵያ ላይ ያደረሰው ጥቃት እንደ ዮዲት ጉዲት እና አህመድ ግራኝ በአጭር ጊዜ ባይሆንም ላለፉት አርባ አመታት ገደማ ከበረፃ ደምሮ በኢትዮጵያዊነት ስነ ልቦና እና ቅርስ ላይ ያደረገውን ጥቃት ስናይ ሁለቱ ካደረሱት መጠነ ሰፊ ጥቃት ጉዳቱ ይበልጥ እንጂ አያንስም የማፕሩት ሽርክና የህወሃት ጥንሥሥ የጀመረው በ በቀኃሥ ዩኒቨርሲቲ በሻዕቢያ ጥሩምቡሌነት ጥሩምቡሌ ማለት በቀድሞ አነጋገር በገንዘብ የተገዛ ቅጥረኛ ባንዳ እንደ ማለት ነው በተሰባሰቡ የትግራይ ዘረኞች ነበር ሻዕቢያ ለራሱ እኩይ ተልዕኮ ማስፈጸሚያ ይረዳው ዘንድ ጥቂት ዘረኞችን ሰብስቦ ገንዘብ ፈሰስ በማድረግ ማህበረ ገስገስቲ ብሄረ ትግራይን ፈጠረ ድርጅቱ ከጥንስሥ ጀምሮ ኢትዮጵያን ለማጥፋት መነሳት የማይካድ ሐቅ መሆኑ በዘመናችን እያየን ነው ገና ከመመስረቱ ብዙም እድሜ ሳያስቆጥር በ ንጹሃን የትግራይ ልጆችን በኢህአፓ እና በደርግነት እየወነጀለ በጅምላ ፈጃቸው አባወራ እና አማወራዎችን በመግደል ብቻም አላበቃም የብዙሃንንም ንብረት በመውረስ ቀሪ ቤተሰባቸውንም ጭምር ነው አይቀጡ ቅጣት የቀጣው ብዙሃን ህጻናትንም ያለወላጅ አረጋዊያንንም ያለጧሪ እና ቀባሪ አስቀራቸው በወርሃ ህዳር ዓም ከህወሃት አመራር ተወክለው መለስ ዜናዊ እና አባይ ጸሃየ ከሻዕቢያ ጋር አሁን አወዛጋቢ ተብለው የሚነገርላቸውን የማጥፊት ሽርክና ከባድመ ጀምሮ እስከ የአፋር አካባቢዎች ድረስ ያሉ ቦታዎችን አሳልፈው የሰጡ መሆናቸው እና ከብዙ አመታት በኋላም ይህንነ መዘዝ ተከትሎ በተነሳ ጦርነት ከመቶ ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን በጦርነት አልቀዋል ህወሃት ይህንን አገር የመሸጥ ስራውን ይሰራ የነበረው ገና በደፈጣ ውጊያ ላይ በነበረበት ጊዜ አና በትግራይ ህዝብ ጭምር ምንም አይነት ተቀባይነትም ሆነ ውክልና ሳይኖረው ነው በ ዓም ጀምሮ በተለያዩ አጋጣሚዎች የተምቤን እንደርታ አዲግራት ክልተ አውላሎ ራያ በትንሹም ቢሆን በአክሱም እና አድዋ ከነበሩ ታጋዮች ውስጥ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ገድለዋል ለዚሁም ምስክር አሁን በህይወት ያሉ ታጋዮች እና ህዝቡ አማኝ ነው በየአካባቢውም ማስረጃ ሊሆኑ የሚችሉ የጅምላ መቃብሮችን ጭምር ማሳየት ይቻላል በ ዓም በወርሃ ህዳር በወልቃይትጠገዴዳንሻጠለምት ሁመራ እንዲሁም ከወሎ ራያ አዘቦቆቦኮረምአላማጣእንዳ መሆኒ አካባቢ ተወላጆችን በማጽዳት የትግራይ መሬት ነው በማለት በካርታ ቀላቅሎ በተሳሳታ ታሪክ አሳትመው ለየትቤቶች አሰራጨ ሌብነታቸውንየተሳሳተ መሆኑን ህዝቡ ሲነቃባቸው እንደገና ለማተም ይፋ አደረጉ የማፕሩት ሽርክና ንድር አር አንደኛ ጉባዔ አንስቶ ኒትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን የአማራው ገዢ መሳሪያ ነች በማለት የጥቃት በትሩን መዘርጋቱን ተያያዘው ይህ እኩይ ትንተናው ከኮሚኒስታዊ የፖለቲካ ፍልስፍናው ጋር ተጣምሮ በፈጠረው የተወላገደ ስነልቦና እየተመራ በብዙ አብያት ክርስቲያናት ላይ እና ገዳማት ላይ የዘረፋ እና የጥቃት እጁን ሰነዘረ ለዘመናት የኖሩ የሃይማኖቱን ትውፊት እና ባህላዊ አሴቶችን ማህበረሰቡን በማስገደድ ከለከለ ክርስትና ማንሳት አና ሰርግ ማድረግን ጭምር ቀሳውስትን በግልጽ ማጥቃት እና ቤተ አምነቶችንም ማርክስ እና መዝረፍ የሰርክ ግብሩ አደረገው በ ጥቅምት ወር ጀምሮ በወልቃይት ጠገዴ ህዝብ ላይ የወያኔ ህወሃት የዘር ማጽዳት ስራ አማራ ጸረ ትግራይ ነው በሚል ይፋዊ መፈክር ታጅቦ ከህጻን አስከ ሸማግሌ ድረስ ተፈጸመባቸው ቤተሰቦች መኖሪያ ቤታቸው በላያቸው ላይ እየተዘጋ አሳት ተለቀቀባቸው በ ዓም ህወሃት በሚቆጣጠራቸው ነጻ መሬቶች ይኖሩ የነበሩ አማሮች ዘራቸው እየተቆጠሩ ተገደሉ ንብረታቸውም ተወረሰ አማራ በተገኘበት ቦታ ሁሉ እንዲገደል በይፋ የማፕሩት ሽርክና አዋጅ ተላለፈ ብዙፃን አማራ ስለሆነ ብቻ ተፈጁ በ ዓም ኢህአፓ ከትግራይ ለቆ እንዲወጣ የህወፃት አመራር አዋጅ አስተሳላለፈ የኋላ ኋላ ላይም ኢህአፓ በትግራይ ኢትዮጵያዊነት ላይና በኤርትራ ጥያቄ ላይ ያለውን አቋም አንዲለውጥ ለማስገደድ ቢሞክሩም አሻፈረኝ በማለቱ ሻዕቢያ እና ወያነ ግንባር ፈጥረው የኢህአፓን ጦር ደመሰሱ በ ዓም መደመሪያ አካባቢ በብስራት አማረ የሚመራ በቁጥር ወደ ሃምሳ ገደማ የሚሆነትነ ታጋዮች ኤርትራ ውስጥ በሻዕቢያ አማካይነት የፈዳይነት ስልጠና ወስደው በተለያዩ የትግራይ አውራጃዎች ውስጥ ሰርገው በመግባት የህወሃትን አኩይ አላማ የማይደግፉ ንጹፃንን እና የመንግስት ሰራተኛ የሆኑ ሌሎች ዜጎችን በተደጋጋሚ ጥቃት ሰነዘሩ በህዳር ወር ዓም የህወፃት አመራር ከነሰራዊታቸው የግንባር ገደሊ ሃርነት ትግራይ ታጋዮችን ይህ ድርጅት በጊዜው በግብርም ሆነ በአላማ ከህወሃት እምብዛም የማይለያይ ድርድት ሲሆን ብዙም በትግል ሳይቆይ በህወሃት የተደመሰሰ ድርጅት ነው በሙሉ በጸረ ዲሞክራሲያዊ ባህሪያቸው በአንዲት ሌሊት ዘገልባ ጎጥ ውስጥ በጅምላ ፈጂቸው የማጥሩት ሽርክና በ ም በትግራይ የደረሰውን አስከፊ ድርቅ ተከትሎ በለጋሽ አገራት እና ህዝቦች ዘንድ ለነብስ አድንት ተብሎ የተላከውን እርጥባን የህወሃት አመራር በጥሬ ገንዘብ የመጣውን በቀጥታ ወደ ግል ካዝናቸው በአይነት የተለገሰውን ደግሞ በሱዳን ገበያ በመቸብቸብ ለትጥቅ መግዣ እና ለግል ሃብት አዋሉት አርዳታ ተላከለት የተባለው ምስኪን ህዝብም በየበረሃው ወድቆ ረገፈ ለመለመኛ ለታሰበ ድራማ ወደ ሱዳን እንዲሰደድ በህወሃት የታዘዘው ረሃብተኛም በየመንዱ ቀረ የትግራይ ህዝብም ታሪክ ሊረሳው የማይገባው ታላቅ ክህደት ከአብራኩ ወጣሁ በሚሉ ከሃዲዎች ተፈጸመበት በ ዓም ደርግ ትግራይን ለቆ አንደወጣ ህወሃት ካለምንም ችግር በሩ የተከፈተ ቤት በማግኘቱ ሰተት ብሎ መሃል ትግራይ ገባ ገብቶም አላረፈም በየከተማው ይኖሩ የነበሩ መምህራንን እንዲሁም የመንግስት ተቀጣሪ ዜጎችን ጠላት ብሎ በደርግ ደጋፊነት በመወንደል ለቅሞ ፈጃቸው ከየአውራጃው ብዙ ሰዎሥች መገደላቸውን በቀላሉ ማጣራት ይቻላል ህወሃት በበረሃ በነበረበት ወቅት ከሻዕቢያ ጋር በነበረው ኢትዮጵያን እና ኢትዮጵያውያንን የማጥቃት የጋራ ውል የትግራይ ወጣት ሴት እና ወንዶችን ሻዕቢያን ለማጠናከር በተለያዩ የማጥፊት ሽርክና ጊዜያት በባርነት አሳልፎ ይሰጥ እንደነበር የሚታወቅ ሃቅ ነው ይህም የትግራይን ልጆች ወደ ማያውቁት ጦርነት አሳልፎ የመማገድ ዘመቻ ይፈጸም የነበረው በአስገዳጅነት እንደነበር ኣሙን ነው ከ ዓም ብቻ በቁጥር ወደ የሚገመቱ የትግራይ ወጣቶችን ሰሻዕቢያ አላማ ማስፈጸሚያ አሳልፎ ሰጥቷል የቀይ ኮክብ ዘመቻ አንደተጀመረ የህወሃት ጸመራር ከዚህ በፊት ያደረገው ሳይበቃው ከ ዓም ተጨማሪ በቁጥር ወደ የሚደርሱ የትግራይ ልጆችን በደርግ ጥቃት የውድቀት ገደል ላይ የደረሰውን ሻዕቢያን ሰማዳን በቀጥታ በሻዕቢያ አዝ ስር አዘመተጎ ይህም ሳይበቃው ቀይ ኮክብ ዘመቻ በተፋፋመበት ወቅት በ ብርጌድ የተደራጁ በቁጥር የሚደርሱ ተጨማሪ የትግራይ ወጣቶችን ለሻሪቢያ ህልውና ማስጠበቂያነት ሰጭዳነት ላክ እነዚህ ሁሱ በማያውቁት አና ይልቁንም አገራቸውን ሰሚጎዳ ጦርነት በባንዳነት ህወሃት አሰልፎ የላካቸው የትግራይ ወጣቶች ደም በየበረሃው መና ሆኖ ቀረ በጠቅላላው ህወሃት ለወሬ ነጋሪነት አንኳን ያልተመለሱ በቁጥር ከ በላይ የትግራይ ልጆችን ለሻዕቢያ ጦርነት ማጠናከሪያ አንደላከ ማስረጻ አለ አንዳንዶችም ቁጥሩ ከዘህ ሊልቅ አንደሚችል የሚናገሩ አሉ ይህ ነው አንግዲህ ኢትዮጵያን የዞክፕሬት ከርነዛ ነጻ አወጣለሁ የሚሉን ስብሓት እና መለስ ተሬ ከመው እና እንዲሰማ የማይፈልገው የተደበቀው ታሪክ እንደገና ለመፃፍ ጥረት ሚደረገው ታሪክ በ ዓም የአሜሪካ መንግስት ተወካዮች በየካቲት ወር በሱዳን ካርቱም መለስ ዜናዊ እና ኢሳያስ አፈወርቂን አነጋግረው እንደምን ስልጣን እና አገሪቷን ከደርግ ውድቀት በኋላ እንደሚያስተዳድሩ አደላድለው ሲያበቁ ለወያነ ከሃዲዎች ኢትዮጵያን አመቻቸተው አሳልፈው ሰጧት ከደርግ መዳከምጋር ተያይዞ የአገሪቷ አራቱም ማዕዘናት ክፍት በመሆናቸው ህወሃት ከመቀሌ ተነስቶ ካለምንም ችግር አዲስ አበባ ሊገባ ቻለ ከሽሬ ተነስቶ በጎንደር አድርጎ ባህርዳርን ተንተርሶ አዲስ አበባ ሊቆጣጠር ችሏል ህወፃት ኢትዮጵያን ወርሮ አዲስ አበባ ከገባ በኋላ የመንግስትን ስልጣን ተቆጣጥሮ የሰራውን ወንጀል በዝርዝር ተዘርዝሮ ማቅረብ ያስቸግራል ስፍር ቁጥር የሌለው የአገር ክህደት እና የዘር ማጥፋት ስራዎች በተለያዩ ቦታዎች በሚኖሩ ንጽሃን ኢትዮጵያውያን ላይ ፈጽሟል በተለያዩ ቦታዎች በአማራዎች ላይ በጋምቤላ በአኝዋኮች ላይ በአዋሳ በሲዳማዎች በኦጋዴን በኢትዮጵያ ሶማሌዎች ላይ እንዲሁም በመላ አገሪቱ ባሉ አስር ቤቶችን ታጉረው በሚማቅቁ የማፕሩት ሽከርክና በ የሚቆጠሩ ኦሮሞዎች ላይ እስከ ዘር ማጥፋትከፀ ደረጃ የሚደርስ ወንጀል ፈጽሟልአሁንም እየፈጸመ ነው ህወሃት በበረፃ በነበረበት ወቅት በአሜሪካን መንግስት በሽብር ድርጊቱ እንደ አልቃይዳ አሸባሪ ድርጅት ተደርጎ ይታይ እንደነበር ወጣቱ ጋዜጠኛ አበበ ገላይ ከግሎባል ቱሪዝም ዳታ ቤዝ ሟ ፐቨርዘዘበ ላይ አሳይቶናል የህወሃት ጥቁር ታሪክ ተዘርዝሮ አያልቅም የኢትዮጵያን ታሪክ የማንቋሸሽ እና የማጨማለቅ ስራ የህወሃት ዋንኛ የፕሮፖጋንዳ ግብ ስለሆነ ከአፋቸው የሚወጣውን ንግግር በመስማት መገንዘብ ይቻላል ለዚህ ነው አማራን እና የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን እናጠፋለን ከሚል ጀምሮ ኢትዮጵያን አፍርሰን እንሰራለን እና ታሪኳንም እንደ አዲስ እንጽፋለን የሚል ሐሳብ ያነገቡት የስርዓቱ ዋና አንቀሳቃሽ መለስ ዜናዊ በሞት ተቀስፎ ከፄደ ብዙ አመታት ተቆጠሩ ሊታረቅ በማይችል የክህደት ቁልቁለት ውስጥ ያለው ህወሃትም ፍጹም ሊመልሳቸው በማይችላቸው ታሪካዊ ጥያቄዎች ተወጥሮ የውጪ ነብስ ግቢ ነብስ ግብግብ ላይ ይገኛል የመለስ ራዕይ የሚል የውሸት መፈክር አነግበዋል የድርጅቱ አኩይ አላማ እና ግቡ ዛሬ ፍንትው ብሉ በወጣበት ወቅት ላይ ኢትዮጵያውያንን ኦሮሞ አማራ ትግሬ እስላም ክርስቲያን ሳይሉና አላስፈላጊ አተካራቸውን ወደ ጎን በማለት የማጥፋት ሽርከና ይህንን የታሪክ አሽክላ የሆን ዘረኛ ቡድን ከስር መሰረቱ ነቅለው መጣያ ጊዜው አሁን ነው በስቃይ ያሉ ወገኖቻችንን እና አገራችንን ከወያኔ መንጋጋ እናላቅ የሀገራችንን እና ህዝባችንን በጎ ታሪክና መጻኢ እድልም እናስመልስከትግል ድል አይጠፋም ከመጀመሪያ ለዴሞክራሲያዊ አሳቤ ለፍትህና ለእኩልነት ተብሎ መጀመሩ በወቅቱ ከነበረው የአገራችን ችግር አኳያ ሁሉንም የሚያስማማ እበጀህ ኢህዴን የሚያስብል ስለነበር በወቅቱ በጥቂት ተማሪዎች ቁንጮ አመራርነትና በበርካታ የአማራ አርሶ አደር ጋሻነት በተወሰነም ከኤርትራበሻቢያ በየግዜው የሚማረኩና ስጦታ በሚሰጡ ምርከኞች ከሰዓትሰዓት ከእለታት አለታት ከአመታት አመታት እንደ ህጻን ልጅ በዳዴ ጉዞ የደመረው የወያኔው ኢህዴን የአሁኑ ብአዴን ብሄረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅንቄ ወደ ወታደራዊ ንቅናቄ የተሸጋገረው በ ዓም አካባቢ ነበር ከዚያ በመቀጠል የፓርቲ ሊቀመንበር እና ምሊቀመንበር የወታደራዊ አመራር በመምረጥ ግስጋሴውን እስከ ዓም ድረስ በተወሰነ መልኩ ነጻ ድርጅታዊ መዋቅር ያላቸው አስመስሎት እንደነበር ቀደምቶቻችን ዛሬ በቁጭት ይናገራሉኹ አሁን በኢህዴንብአዴን ውስጥ ያለው ችግር የተክሰተው ከ ዓም በኋላ ባሉ አመታቶች ላይ እንደሆነ ይነገራል የማፕሩት ሽርከና የችግሮቹ መገለጫዎችም ፓርቲው ኢህዴን የሚወስናቸው ውሳኔዎች በህወሃት አመራር ተቀባይነት ካጡ ተግባራዊ አለመሆናቸውእንደ አንድ ፓርቲ ማሰቡ ቀርቶ እንደ ሕወሃት ቅርንጫፍ መታየትና ሁሉም ድርጅታዊ ተግባሮች ከህወሃት መመንጨት መጀመሩበተለይ ወታደራዊ ጉዳዮች እንደ ፓርቲ ማቀዱ ቀርቶ ለማጠናከር ተብለው በሚላኩ ጥቂት የመቶዎች ጋንታዎች ጋር ከፈተኛ የህወሃት አመራር አብሮ በመምጣት ውጊያዎችን ይመሩ ስለነበር የሚገኘውን ውጤት በህወሃት እንጅ በኢህዴን ስም ከይነገሩም ነበር በወቅቱ ኢህዴን አብዛኛው ሃይሉ አማራ ቢሆንም በአገሪቱ ካሉ ህዝቦች ብፄር ብፄረሰቦች ቁጥሩ እምብዛም አይሁን እንጅ የለለበት አልነበረም አናም የኢትዮጵያ ህዝቦች በሰሩት ታሪክ ገድለ ታሪኩ ግን የአንበሳውን ድርሻ በያዘው በህወሃት ስም መነገር በመጀመሩ የወቅቱ የኢህዴን ሊቀመንበር የነበሩት አቶ ያሬድ ጥበቡ ጌታቸው ጀቤሳ እና በአቶ መለስ ዜናዊ መካከል ጥርስ መናከስ ተጀመረ የመናገሱ ምክንያትም ታላቋን ትግራይ ከመገናባት ጋር ተያይዞ እንደሆነ ታሪክ ያስረዳል ኀ ዕጸደልፐጀጸ ልፀለኛ ፐርጻልሃ ፐከፀ ዖቦርዐዐከፎርሃ ሃ ዩቦ ይዕሪፀ ሠ። ግልጽና ስውር በሆኑ ዘዴዎችም ሸዋዊ ዘይቤዎች የትግራይ ሕዝብ በድንቁርና በበሸታ በረሃብ አዘቅት ውስጥ እንዲሰምጥ ያደረጉት በተለይም ትግሬነቱን በፍጥነት እንዲክድና ያለውድ በግድ አማራ ለማድረግ ያልሞከሩት ዘዴ ባይኖርም መሬቱ ተቆራርሶ ስለተወሰደበትና የተደራረበ ጭቆና ስለደረሰበት አገሩን ጥሎ ተሰደደ ባጠቃላይ ባሁኑ ጊዜ የማፕጥሩት ሽርክና ትግራይ ነባነቷ የተገፈፈች መሬቷ ተቆራርሶ የተወሰዳባትና የተወሳሰብ ችግር የደቆቀሰው ሕዝብ የሚኖርባት ጭቁን ብሔር ናት ተሓህት ግልጽ ፖልቲካዊ ማነቃቃትና ሰራዊታዊ ንቅናቄ በትግራይ ምድር ማካሄድ የጀመረበት ከየካቲት ወር ዓም ወዲህ ቢሆኑም ቅሉ ከዛ በፊት የብሔረ ትግራይ ተራማጆች ድረጅት ብትተድ በሚል ስም ለስድስት ወራት ያህል ምስጢራዊ ድርጅታዊና ሰራዊታዊ መዘጋጅትን አድርጓል ይሁን እንጂ ተሓህት በዚህ ጊዜ ብቻ የተፈጠረ ተዓምራታዊ ትግል ሳይሆን ሀ ጭቁኑ የትግራይ ሕዝብ ከሰማንያ ዓመት ባላይ ትግል በኋላ ያፈራው ፍሬና ለ ተራማጅ ትግሬ ከ ዓም ጀምሮ ፀንሶት የነበረው አንጋፋ ልጅ ነው ሰፋ ያለ ትክክለኛ የትግራይን ታሪክ ለማወቅ የትግራይ ታሪክ መሬቷና ሕዝቦቿ በሚል ርዕስ ተሓህት ያዘጋደውን መጽሔት መመለክቱ ይጠቅማል መግቢያ የመድብ ብዝበዛና ብሔራዊ ጭቆና በሰፈነበት ሥርዓት ንቁና ተረማጅ የሆኑ ሁሉ ከተጨቆነው ሰፊ ሕዝብ ጋር ሆነው ለተጨቆነው ሕዝብ ጥቅም ሲሉ ብሔራዊና ሕብረተሰባዊ ዓላማዎችን ያዘለ መሠረታዊ ለውጥ አብዮት የማካሄድ ትልቅ ኃላፊነት አለባቸው የተጨቆኑት ላብአደሮችና ድሀ ገበሬዎች የሚያሰቅቅ ኢኮኖሚያዊ ብዝበዛና ፓለቲካዊ ጭቆና ደርሶባቸው በተለያየ ዘዴ የተፋፋመ ትግል በሚያደርጉበት በአሁነ ጊዜ ለጭቁኑ ሕዝብ የሚቆረቆሩ ተራማጆች ትግሉን የማፋፋምና አብዮታዊ መስመሩን የማስያዝ ታሪካዊ ግዳጅ አለባቸው በዓለም አቀፍ ኢምፐሪያሊዝምና ፋሽስታዊ ወታደራዊ መንግሥት በማካሄድ ላይ ያለው ጠጋኝ ለውጥ ምክንያት ሊደርስ የቻለው የባሰ ጭቁና ሊጠፋ የሚችለው በተደጋገመ አብዮታዊ እንቅስቃሴ ብቻ ነው ይሁን እንጂ የተደጋገመ አብዮታዊ እንቅስቃሴ ለማካሄድ ማርክሳዊለኒናዊ በሆነ ርእዮተዓለምና በማኦ ሴቱንግ አስተሳሰብ የሚመራ አብዮታዊ ድርጅት ያስፈልጋል በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ ውስጥ ያለው የምርት ግንኙነት መደባዊ ብዝበዛ ከማስከተሉም በላይ የብሔሮች ጭቆና እንዲኖር አድርጓልኹ ስለዚህ ፈሽስታዊ ወታደራዊ መንግስት የሚያደርገው ንኡስከበርቴያዊ ጠጋኝ ለውጥ ላለመቀበል የብሔረትግራይ ሕዝብ ነፃነት የሚገኘው በትጥቅ ትግል ብቻ መሆኑን በመገንዘብና ታሪካዊ ግዳጁን ለመፈጸም ተሓህት ተብሎ የሚጠራ ብሔራዊ አብዮታዊ ግንባር አቋቋመ ይህም በብሔራዊ ዲሞክራሳዊ አብዮት ኤንዲአር ወይም በሕብረተሰባዊ አብዮት ጊዜ የሚካሄድ ሃቀኛ ብሔራዊ ትግል በመሠረቱ መደባዊ ትግል መሆኑን በማመን ነው ስለዚህ ማርክሳዊለኒናዊ ትክክለኛና ሳይንሳዊ የላብአደር ርእዮተዓለም መሆኑን በማመንና በአሁኑ ጊዜ የማፕሩት ሽርክና የሚካሄደው አብዮት ከግቡ ሊደርስ የሚችለው ይህንን መመሪያ በማድረግ ብቻ መሆኑን በመገንዘብ ብሔራዊና ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎችን በማስተዋልና ለዓላማችን መቃናት አስፈላጊ መሆኑን በመገንዘብ ፀረንኡስ ከበርቴያዊ የፋሽስትነት ፀረብሔራዊ ጭቆናና ፀረ ኢምፐርያሊዝም የሆነ ፖለቲካዊ አቋም በመያዝ ባገር ውስጥ በተደረገው ጠጋኝ ለውጥ ንኡስከበርቴያዊ ፈሽስትነት ከዓለምአቀፍ ኢምፐርያሊዝም ጋር በመሻረክ የነበረውን የብሔሮች ጭቆና ስላባባሰውና ጭቆናውም እንዲራዘም ማድረጉን በማስታወስ የኢትዮጵያ ጭቁን ሕዝቦች እንደሌሎች ያለበለፀጉ ሃገሮች ሕዝቦች በዓለምዓቀፍ ኢምፐርያሊዘምና በየሀገሩ ባሉት አድሃሪያን በኢትዮጵያ በንኡስ ከበርቴያዊ ጠጋኝ ለውጥ ፋሽስትነት የተበዘበዙና የተጨቆኑ መሆናቸውን በመገንዘብ ጭቆናውን ብዝብዛው ሊጠፋ የሚችለው የላብአደሮችና የድሀ ገበሬዎች መደረጀት ተደራጅተውም ወዝአደሩ የግንባር ቀደምትነት ታሪካዊ ተልእኮውን በመያዝ የፖለቲካ ትግሉን አፋፉም ብሔራዊ ዲሞክራሲያዊ አብዮት በማካሄድ ብቻ ነው ወዝአደሩንና ድሀ ገበሬውን ለማደራጀት በቅድሚያ ማርክሳዊለኒናዊ የሆነ የፖለቲካ ማሕበር ማቋቋም የግድ ያስፈልጋል ይህ የፖለቲካ ማሕበር በመላው ኢትዮጵያ የሚደረገውን የፖለቲካ ትግል በመምራት ብሔራዊ የትጥቅ ትግል በማካሄድ ላይ ካሉት ብሔሮች በስተቀር በአሁኑ ጊዜ የትጥቅ ትግል በማድረግ ላይ ካሉት ጭቁን ብሔሮች ትግል ጋር በመተባበር ድልን አግኝቶ መደባዊ ብዝበዛና ብሔራዊ ጭቆና ለማጥፋት የዲሞክራሲና የሕብረተሰብአዊነት መሠረት ሲጥል ብቻ መሆኑን በመረዳት ቢሆንም ባለንበት ዘመን የነበረውን የብሔሮች ቅራኔ እየተባባሰ በመፄዱ እነዚህ ብሔሮች ተባብረው ባንድነት እንዲታገሉ ማድረግ በጣም አስቸጋሪና የማይቻል ሆኖ ይገኛል ይህ ብቻ ሳይሆን ብሔራዊ ስሜት በተለይ በብሔረ ትግራት የመደብን ንቃት ሸፍኖት ይገኛል ይህም ሊሆን የቻለው ጨቋኝኛ ተጨቋኝ ብሔሮች ለብዙ ዘመናት በሃይል ተባብረው እንዲኖሩ በመደረጋቸው የተጨቆኑት ብሔሮች ጭቆናውን ሊሸከሙት አልቻሉም ከእንግዲህ ወዲያም ተገደው በህብረት መኖር የማይቻልና ተጨባጭ ሁኔታ የማይፈቅድላቸው ቢሆንም አሁን ባለው የህብረት መልክ የህብረት ትግል ለማድረግ ህልምና የትምክህተኞች ምኞት መሆኑን በመገንዘብ በተጨማሪም ደግሞ የትግራይ ሕዝብ የተጨቆነና የተበዘበዘ በመሆነ ለዲሞክራሲ ፀረ ብሔራዊ ተፅዕኖ ፀረንኡስከበርቴያዊ ጠጋኝ ለውጥ እንደዚሁም ፀረኢምፐርያሊዝም የሆነ አቋም በመያዝ ብሔራዊ የትጥቅ ትግል ለማካሄድ ዝግጁ መሆኑን በማመን ነው የትግሉ ይዞታ መደባዊ ትግል ሆኖ ባሕሪው ግን ብሔራዊ ዲሞክራሲያዊ አብየት ያዘለ ነው። ፅኛ የፖለቲካ ድርጅቶች አለመኖር በማንኛውም አብዮት እንደታየው ጭቁን ሕዝቦች በሚገባ ታግለው ለማሸነፍ በመደመሪያ መደራጀት አለባቸው ጭቁን የኢትዮጵያ ሕዝቦች ግን ምንም አንኳን በጀግንነት ፀረባላባታዊ ሥርዓትና ፀረ ኢምፐርያሊዝም በሆነ መስመር ቢታገሉም ትግላቸው ከግቡ ለማድረስ ፖለቲካዊ መመሪያና ትክክለኛ የትግሉ መስመር እንዲከተሉ የሚያደርግ አብዮታዊ ድርጅት አልነበራቸው ያለ አብዮታዊ ድርጅት ደግሞ አብዮታዊ ትግል ተካሂዶ ከግቡ እንደማይደርስ የታወቀ ነው ኛ የመስፍናዊ ቡድኖች መተናኮልና የንጉሥ ቃል በዚህ ጊዜ ሕዝባዊው ትግል አደናቅፎ የጭቁነ ሕዝብ መደባዊ ጥቅም ጠባቂ በመምሰል የተነሳሳ አንድ መስፍናዊ ቡድን ተቋቋሙ ቡደኑ ከወታደራዊ የማፕሩት ሽርክና ባለሥልጣኖች ጋር የመንግሥት ሥልጣን ለመካፈል ከንጉሥ ጋር ተስማምቶ ስምምነቱ ብዙ ተስፋዎች ባዘለ መንገድ በንጉሥ ቃል ተደግፎ በአዋጅ ለሕዝብ ተነገረ ይህም የሕዝቡን መነሳሳት ለጊዜው እንዲበርድ አስደረገው ይህ በዚህ እንዳለ ሕዝባዊውን እንቅስቅሴ በሰላማዊ መንገድ አመራዋለሁ ባይ የምርጥ መኩንኖት ደርግ ተቋቋመ ደርጉ ሕዝቡን በማደናገር ለሕዝቡ የቆመ መስሎ ባዶ የተስፋ ቃል በመስጠት ቀስ በቀስ በጭቁን የኢትዮጵያ ሕዝቦች ስም የፓለቲካውን ሥልጣን ጨበጠ ደርጉ የፖለቲካ ሥልጣኑን የያዘው ሕዝቡ ማንኛውም ዓይነት ጭቆና ባስመረረው ጊዜ ስለሆነ በአብዮታዊያንና በፀረአብዮታዊያን መካከል ትግል በግልጽ ተጀመረ የምርጥ መኩነኖቹ መንግሥት ፀረአብዮታዊ በመሆነ ባዶ ተስፋዎችን እየሰጠ ፋሽስታዊ አዋጃጆችን አውጆ ዲሞክራሲያዊ ጥያቄዎችን እየረገጠ እንዲሁም አድፃሪ ምሁራንን ወጣት መሳፍንትንም ሳይቀሩ ሥልጣን አየሰጠ ከጊዜ ወደ ጊዜ ፋሽስታዊ ጠባዮን እያጋለጠ ሄደ ፋሸስታዊ ጠባዩን ለመሸፈን ሕዝቡን አታሎ የህዝቡን ትግል ለማደናቀፍ ህብረተሰብዓዊነት መመሪያው አስመስሎ ህብረተሰባዊ አዋጆች የመሬት ይዞታና ትርፍ ቤቶችን በሚመለከት ጉዳይ አወጣ ይህ ያልንበት ምክንያት አዋጆቹ ሥራ ላይ ለማዋል በቅድሚያ መሟላት የሚገባቸው ነገሮች በመኖራቸውና የአዋጁ መንፈሰ አብዮታዊ መንገድ የተከተለ ሳይሆን የማፕሩት ሽርክና የሕዝቡን ተቃውሞና የራስ የኢኮኖሚ ውድቀት ለመወጣት የተጠነሰሱ ፖለቲካዊ ሴራ በመሆኑ ነው ይህ ብቻ ሳይሆን በደርጉ ውስጥ በቡድን የመከፋፈልና በስልጣን ሽሚያ መተናኮል መኖሩን ግልጽ እየሆነ መጣ በቡድኖቹ መካከል ያለው ቅራኔና የሥልጣን ሽሚያ አሁንም መኖሩ ግልጽ ነው። እነዚህም ችግሮች ወንጀል እንዲፈጽም ይገፋፉታል ለችግሩ መሠረታዊ ምክንያት ኢምፐርያሊዝምና ባላባታዊ ሥራዓቱ ይሁኑ እንጅ ጨቋኛዋ የአማራ ብሄር የምታደርገው የኢኮኖሚ ብዝበዛና የፖለቲካ ጭቆና ታክሎበት ነው ከዚህም በላይ የሚያኮራው የህዝባችን ታሪክ ባህልና ቋንቋ እንዲደክምና ተዳክሞ እንዲጠፋ ወይም የአማራ ብሔር የገዥ መደብ ጥቅም አንዲጠበቅ የ ሺ ዓመታት ታሪክና ባህላችን መመኪያቸውና መፎከሪያቸው ሆኖ ይገኛል ይህ የታሪክ ስርቆት በአንድ በኩል ደግሞ ሰፊው የትግራይ ሕዝብ ታሪክ አንደሌለው ሕዝብ እንዲያስቆጥረው የተደረገ የመንግሥት መመሪያ ነው ቢሆንም የትግራይ ህዝብ ቂሙንና ተቃውሞውን በቁጣና በጥላቻ በብዙ መንገድ ደጋግሞ ገልጾዋል ይህ ይህንን የመሳሰሉ አድሃሪ ድርጊቶች አሁም ያለው ፋሽስታዊ መንግሥትም ስለቀጠለበት ሰብዓዊ ክብሩና መብቱ እስኪመለስለት ድረስ ሰፊው የትግራ ህዝብ ትግሉን አያቋርጥም ጨቋኝዋ የአማራ ብሔርም ጭቆናዋ እስካላቆመች ድረስ ህብረተሰባዊ እረፍት አታገኝም ዘ መፈትሔው ሀ ብሔራዊ ትግል ከብዙ ጊዜ ጀምሮ የትግራይ ብሔራዊ ጭቀና እና በደል አስቆጥቶ ጭቆናውንና በደሉን ከሥሩ ለመንቀል የፖለቲካና የትጥቅ ትግል ሲያካሂድ ቆይቷል በተለይም ከዘመን ምኒልክ ዘመነመንግሥት ምሮ ፀረ ሸዋዊ የመሳፍንቶች ሥርዓትና ፀረብሔራዊ ተፅዕኖ የማጥፊት ሽርክና የሆነ የተደጋገመ ህዝባዊ እንቅስቃሴ አካሂዲል ለምሳሌም በወያኔ ጊዜ ፀረየአማራ ብሔራዊ ተጽእኖ የተደረገው ዲሞክራሲያዊ የትጥቅ ትግል ምን ጊዜም የማይረሳ ነው ስለዚህ አሁን ያለው አድሃሪ መንግሥት የብሔሮች ጥያቄ በሚመለከት ጉዳይ ላይ ያለው አድሃሪ አቋም የነበረውን የብሔሮች ቅራኔ እንዲባባስና እንዲከር ስላደረገው እየተባብሰና እየከረረ የፄደው የብሔሮች ቅራኔ ጨቋኝና ተጨቋኝ ብሔሮች በአንድ ዓላማ እንዳይታገሉና መደባዊ ሥምሪታቸውን እንዳያሰፋፉ ትልቅ እንቅፋት ስለሆነኑ ምንም አንኳን አብዮት ለማካሄድ መላ የኢትዮጵያ ጭቁን ህዝብ ተሳታፊ የሚሆንበት የፖለቲካ ማህበር አስፈላጊ ቢሆንም ተራማጅ ነን ባዮች የሸዋ ምሁራን ትምክህተኞችና አድርባዮች ሆነው ስለሚገኙ በአንድ የፖለቲካ ማህበር ሥራ ተረማጅ ዓላማ ይዞ አብዮት ለማካፄድ የማይቻል ስለሆነ ብሔራዊ ጭቆናን ፋሽስታዊ አገዛዝንና ኢምፐርያሊዝምን ለመታገል ጭቁን ብሔሮች መደባዊ ይዞታውን ያልለቀቀ አብዮት ብሄራዊ የትጥቅ ትግል ማካሄድ አስፈላጊና ግዴታቸው ሆኖ ያገኙታል። ጊዜው ያለፈበት የኢኮኖሚ ሥርዓት ባስከተለው ብዝበዛ ምክንያት በሕብረተሰቡ ውስጥ ያሉት መሠረታዊ ችግሮች ድንቁርና ድህነትና ረኃብ የመሳሰሉ እንደዚሁም መደቦችና የመደብ ብዝበዛ ለማጥፋት ተሓህት የማያቋርጥ ትግል ታደረጋለች ዩማጥሬሩት ሽርክና በባህል አሁን ያለውን አሮጌና አድፃሪ ባህል ደምስሶ በአዲሱ አብዮታዊ ባህል መተካት የተሓህት ዓላማ ነው ይህ ባህል ፀረባላባትና ፀረኢምፐርያሊስት ባህል ከመሆኑም በላይ በመደብ ይዞታው የፆታና የንኡስ ብሔሮች ልዩነት የሌለበት በላብአደር ዓለም አቀፍዊነት ላይ የተመሠረተ የዕድገትና የእኩልነት ባህል ይሆናል ለ የትጥቅ ትግልኑ ከላይ የተገለጹት ዓላማዎችን በሥራ ለመተርጐም ትግል በማርክሳዊሌኒናውማኦሴቱንጋዊ ርእዮተዓለም የሚመራ ዘመናዊ የደፈጣ ውጊያ ታክቲክና ስትራተጂ የተከተለ እንዲዚሁም ብሔራዊ መንግሥት ለማቆም የሚተልም በጭቁን የትግራይ ሕዝብ የተደገፈ የትጥቅ ትግል ሆኖ እናገኘዋለን አሳሳቢ በሆኑት ውስጣዊና ዓለምዓቀፋዊ ሁኔታዎች ላይ ያለን አቋም የገጠር መሬት ጉዳይ የገጠር መሬት ጉዳይ በመላው ኢትዮጵያ አሳሳቢ የሆነ የኢኮኖሚ ችግር በመሆኑ በተሎ መፍትሔ ማግኘት አለበት ችግሩ የጭቁን ህዝቦች ችግር በመሆኑ ለብዙ ጊዜ ተራማጆችን ሲያሳስብ የኖረ አሁንም አብዮታዊ መፍትሔ የሚጠብቅ ጥያቄ ነው ባላባታዊዌው የመሬት ይዞታ ስርዓት ለጥቂቶች መሳፍንቶች ምቾት ሲሰጣቸው ለሰፊው ህዝብ ግን መሰደድን ድህነትንና ረኃብን አስከትሏል እንዲሁም ጭሰኛው ከአርሻ የሚያገኘው ገቢ እያነሰ በፄደ ቁጥር በዚህ አንፃር ደግሞ የሚከፍለው ግብር ከመጨመሩም በላይ በየጊዜው እየናረ የሚሄደው የዕቃዎች ዋጋ ኑሮው እየቆረቆዘ አንዲፄድ አድርጎታል የማፕሩት ሽርክና መሬት ላራሹ የሚለው ዲሞክራሲያዊ የህዝብ መፎከር የመሬት ይዞታና ችግር መፍትሔ እንዲያገኙ የሚጠይቅ ነው መፈክሩ ተደጋግሞ በህዝቡ ይጠቀስ እንድ ችግሩ አስካሁን ድረስ መሠረታዊ መፍትሔ አላገኘም ባላባታዊ ሆኑ በዝምድና ላይ የተመሠረተው ርስት የሚባለው የመሬት ይዞታ ያስከተለው ችግር በትግራይ አሁን ያለው ሁኔታ በመመልክት መረዳት እንችላለን መሬቱ በጊዜ ብዛት እየተቆራረጠ ለአንድ ሰው ወይም ቤተሰብ በተለያዩ ቦታዎች ይሰጠዋል የዚህ ዓይነት የመሬት ሥሪት ኑኖው በእርሻ ላይ በተመሠረተ ህዝብ ላይ ግልጽ የሆነ የእርሻ ችግር አስከትሏል አላይ በተገለጸው ምክንያትና ተፈጥሮ ባስከተላቸው ችግሮች ከእርሻ የሚገኘው ገቢ እያደረ ሲቀቆረቁዝ የህዝቡ ብዛትና የሚከፍለው ግብር ታክስ ግን እያደረ ስለሚጨምር ሕዝቡ በየጊዜው በረሃብ ይሰቃያል። እላይ በተጠቀሰው ታሪካዊ ሃቅ መሠረት የኤርትራ ጉዳይ ስንመረምር የሚከተሉት ነገሮች ያጋጥሙናል ሀ በ ዓም አካባቢ ኤርትራና ኢትዮጵያ ለየብቻቸው የተለያየ አስተዳደር ይዘው ይኖሩ ነበር ይኽውም ኤርትራ እንደ የኢጣሊያ ቅኝ ግዛት ኢትዮጵያ ደግሞ እንደ አንድ ነዋ አገር ሆነው የኖሩ ነበር ለ በ ዓም ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር በፌደረሽን መተዳደር በጀመረችበት ጊዜ ሁለቱም ሀገሮች ያደረጉት ስምምነትና የተባበሩት መንግሥት ውሳኔ ኤርትራ ራሷን የቻለች አገር መሆንዋን ይጠቅሳል ሐ ይሁን እንጅ በ ዓም ኢትዮጵያ በኤርትራ ላይ የወሰደችው እርምጃ ስምምነቱ አንደኛው ወገን ብቻ ለተባበሩት መንግሥ አይችልም ይገኛል ታት ሳይጠየቅ ሊጥሰው የሚለውን ሕግ በግለጽ የሚፃረር ሆኖ ስለዚህ ኤርትራ ውስጥ የ ጥርጥር ሃቀኛና ታሪካዊ አገዛዝ ትግል ነው ሚደረገው ትግል ያላንዳች መሠረት ያለው ፀረ ቅኝ የኢትዮጵያ አብዮት ሀ በአሁኑ ጊዜ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙትን ሁኔታዎች ስንመረምር ህዝባዊ አብዮት ከፀረአብዮታዊ ደርግ ጋር ብርቱ የትንንቅ ትግል በማድረግ ላይ መሆኑን እንገነዘባለን ንኡስከበርቴያዊ ፋሽስታዊ ደርግ መላው የኢትዮጵያ የፖለቲካ ሥልጣን ጨብጦ አውነተኛ ተራማጆችን በግፍ በመግደል ላይ ይገኛል ህዝቡን ለመደለልና አብዮታዊ ለመምሰል ተንኮል ያዘሉ ባዶ አዋጆችን እያወጀ ፀረአብዮታዊነቱን ለመሸፈን ሞክሯል ሆኖም ይህ ተንኮል ውሎ አድሮ በመገለጹ ህዝቡ ከአብዮታዊ ግስጋሴው ፍንክች አላለም ምክንያቱም የደርጉ ባዶ አዋጆች የሰፊውን ህዝብ አብዮት ጥያቄዎች ስላልመለሱና ሲመልሱም የማይችሉ ስለሆነ ነው። ምክ ዴረሱ የሰብዓዊ መብት ጥስቶች ወልቃይት በሰሜን የተከዜ ወንዝ ወይም ኤርትራ በደቡብ ጠገዴ በምስራቅ የተከዜ ወንዝ ወይም ትግራይ በምዕራብ አርማጭሆና ሱዳን የሚያዋስኑት በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግስት በሰሜን በጌምድር ጠቅላይ ግዛት በወገራ ከአውራጃ በወታደራዊው የደርግ ስርዓት በጎንደር ክፍለ ሐገር በወገራ አውራጃ ውስጥ የሚገኝ ወረዳ ነው ማንታታንን ያሜደፅ ምሀሪፓ ታግራፀ ፆን ፅንጠፇፅፅም ዕዕማራ ፅዕያ ያጋሪአባኔሪዕዐዖና ስንዲዕም መኃዕፀ ምድረ ሃዛሥረን የሄሮን ዕያንም ቦፇሳሪርን ዕዝዖቻ ዕን በማለት የማንነት ጥያቄ ባቀረቡ የወልቃይት ሕዝቦችና አስተባባሪ ኮሚቴዎች የአፈናየእስራትና የግድያ ሰብዓዊ ጥሰት ተፈፅሞባቸዋል የወልቃይት ሕዝብ ኢትዮጵያዊ አማራ ሲሆን የራሱ የሆነ የአማረኛ ቋንቋ ዘይቤ አለው የድንበርተኛ ቋንቋዎች ማለትም ትግርኛና አልፎ አልፎም ከሱዳን በሚዋሰኑ አካባቢዎች የሱዳን አርበኛ ይናገራሉ ባህላዊ ዘፈኑጭፈራውና ዳንኪራውየሐዘን እንጉርጉሮውቀረርቶውና ሽለላውሐይማኖታዊ ሥነ ስርዓቱ እንዲሁም አነጋገራቸው ሳይቀር በአማረኛ የማፕፊት ሽርክና ይከናወናሉ የወልቃይትን ማኅበረሰብ ከትግራይ ጋር የሚያመሳስለው ነገር ቢኖር ትግርኛ መናገሩ ሲሆን እንዚያም ሆኖ የወልቃይት ትግርኛና የትግራይ ትግርኛ ልዩነት አለው የብሔረሰብ ማንነትን በሚመለከት ከትግራይ ጋር በባሕልበታሪክበመልክዐምድርበሥነልቦናና በሌሎችም ማህበራዊ ክዋኔዎች አይገናኙም የወልቃይት ህዝብ የአማራ ብሔርተኝነት የማንነት ጥያቄ ሕወሓት በትጥቅ ትግል ላይ ሳለ አካባቢውን ከተቆጣጠረበት ጊዜ ጀምሮ የተነሳና ከ ዓም በኋላም በሕገመንግስቱ መሰረት ምላሽ ያልተሰጠው በየጊዜው እአየተንከባለለ የመጣ ጥያቄ ነው ገዥው መንግስትም የህዝቡን ጥያቄ ምላሽ አለመስጠቱ በየጊዜው ተቃውሞ እንዲነሳ አድርጎታል በአጠቃላይ በህዝቡ ላይ የደረሱ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች ልጆቻቸው በቋንቋቸው እንዳይማሩና በግዴታ በትግርኛ እንዲማሩ መገደድ የክለሉ መስሪያ ቤት በትግርኛ የስራ ቋንቋ በግድ እንዲናገሩ መደረጋቸው የአማራን ባህል ቀይራችሁ የትግራይን ባህል በግድ ተቀበሉ መባላቸው ጥንታዊ የሐገርና የአካባቢ ስሞች የወረዳየከተማየመንደርየወንዝየጋራና የማፕሩት ሽርከና የሸንተረር ስያሜዎች በትግርኛ ስያሜ መውጣታቸው በትግራይ ባሉ መቤቶች የወልቃይት ተወላጆች ከመቶ የትግራይ ተወላጆች ደግሞ ከመቶ ሲሆነ ያሉትም እኩል ዕድልና ስልጣን አለመኖር አንዳንድ የሕዋሓት የአካባቢዉ ባለስልጣንናት የወልቃይት ተወላጅ ወንዶችን በማሰር ሚስቶቻቸዉንና ሴቶች ልጆቻቸዉን በግድ መድፈራቸዉ በማንኛዉም መድረክ ጃንዳይናገሩሰብዓዊ መብቶቻቸዉን እንዳይጠቀሙ መደረጋቸዉንከተናገሩ ደግሞ የድሮ ስርዓት ደጋፊ ናቸዉ ወዘተ በማለት እንዲሳቀቁና እንዲታሰሩ መደረጋቸዉ ትግራይ አይደለንም ወልቃይቴ ነን ያሉት በቀጥታ ሀብትና ንብረታቸዉን መወረሳቸዉመሬታቸዉ ተነጥቆ ለትግራይ ተወላጆች በመስጠቱ የወልቃይት ተወላጆች ለድኅነት መዳረጃቸዉበግልባጩም የተመረጡት የትግራይ ተወላጆች አላግባብ ሀብትም አንዲሆነ መደረጉ የማፕሩት ሽርክና ለዘመናት የወልቃይት ገበሬዎች ሲያርሱት የነበረ መሬት ተነጥቆ ለትግራይ የእርሻ ድርጅት መሰጠቱ መሬታቸዉን የተቀሙ የወልቃይት ገበሬዎች ከአካባቢዉ አየተሰደዱ በአማራ ክልል በሶሮቃበአብርፃጅራበአብደራፊበመተ ማበቋራበሸከኸዲበቤንሻንጉልና በጋንቤላ ክልሎች ተሰደዉ እንደሚገኙበሰፈራ የመጡና ከአካባቢዉ ባለስልጣናት ጋር ልዩ የጥቅም ትስስር ያላቸዉ የትግራይ ተወላጆች ግን ዛሬ ከሁለት ሄፄክታር አልፈዉ የአምሳና የመቶ ሔክታር ከዛም በላይ ባለቤቶች ሁነዉ እንደሚገኙበአጠቃላይ በአካባቢዉ አልምተዉ አንዳይጠቀሙ አድሎ የተፈጸመባቸዉ መሆኑ ብዙ የትግራይ አካባቢዎች የንጹህ ዉፃ ተጠቃሚዎች ሲሆኑበወልቃይት ግን እንስሳ እና ሰዉ በአንድነት የሚጠጣበት ቦታ በብዛት ይገኛልየትግራይ ሰፋሪዎች የቧንቧ ዉሃ ሲዘረጋላቸዉ ጥንታዊዉ የወልቃይት ማህበረሰብ ግን ምንም ዉሃና ጉድጓድ አላገኙም የህክምና ተቋማትም በተመሳሳይ ለትግራይ ተወላጆች በሚጠቅም መልኩ የማፕሩት ሽርክና የተሰሩ ናቸዉ ከትምህርት ተቋማትም አንድም ኮሌጅና ዩኒቨርስቲ በወልቃይት አለመኖሩ በትግራይ ክልል ስር መሆን አንፈልግም ብለዉ የተቃወሙ ከ በላይ የሚሆኑ የወልቃይት ተወላጆች ኢሕአዴግ ስልጣን ከያዘ ጊዜ ጀምሮ እስካሁን ድረስ በተለያየ ጊዜ ከየቤታቸዉ በጨለማ ታፍነዉ ተወስደዉ መጥፋታቸዉ የወልቃይት ተወላጆች የአማራ ብሔርተኝነት የማንነት ጥያቄ በማንሳታቸዉ በተለያዩ ጊዜያትና ቦታዎች የሰብዓዊ መብቶቻቸዉ ተጥሰዉባቸዋል ሕገወጥ ግድያ ሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ ሕወሓት ገና በትጥቅ ትግል ላይ ከነበረበት ከ ዓም በፊት ጀምሮየወልቃይት ተወላጆች በተለያዩ ጊዜያትና ቦታዎች እኛ አማሮች እንጂ ትግሬዎች አይደለንም በማለት የአማራ ብሔርተኝነት የማንነት ጥያቄ ሲያነሱ ቀይተዋል ተጎድዎችና የአካባቢው ነዋሪዎች ኢሕአዴግ ስልጣን ከያዘ በኋላም አካባቢዉ ወደ ትግራይ መካለሉን የማፕጥሩት ሽርክና ሲቃወሙና የማንነት ጥያቂያቸዉንም በሚያገኙት ከጋጣሚ ሲያነሱ ቆይተዋል ይህንና መሰል ተቃዉሞ በሰላማዊ መንገድ ባሰሙ የወልቃይት ማህበረሰብ አባላት ላይ ህገወጥ ግድያ ተፈፅሞባቸዋል ተቁ ሙ ይበይን ወፍ አርግፍ አድጋሰኝ ፈረደ ዘርዕይ ኮሊታኖ ጣቢያ ምሕረት ገብተዉ ኮሊታኖ አረፋይኔ መኮንን ደንጎቻ ቦታ የማንነት ጥያ በማንሳቱ የተገደለ ሄሦ ወፍ አርግፍ ዝማርያም ዘለቀ ኮታ ጣቢያ ወፍ አርግፍ ወፍ አርግፍ ገኝነጋ ኮለታጣ ሃመድኅን ዘርፉ ብላንባ ሊታይ ወፍ አርግፍ ወፍ አርግፍ አዲጋባ ግራዝማች ወልዴ የማፕሩት ሽርክና ተድላ ጥሩነህ ኪገ አጥናፈኝ ዓለማየሁ ባላምባ ቀበሌ ር ኢሬ ቦምቢያ ቦምቢያ እ «ደንማሞ አክሎራማያምራ ፒፒ ባሕታ ደምሰዉ ወፍ አርግፍ » ዳንሻ በእስር ላይ አንዳለ ሕይወቱ ያለፈ ዳንሻ ዳንሻ ር የ መርድ ገሚካኤል ወልቃይት ኩሌታ ዳ ቃፍቲያ ወረ ኪን ኪን ኪን ኮጋ መጋ ሑሠ እን አታላይ ዓለም ቀኛሽ ወልዴ ንጉሴ የኋላ ቃፍታ ርስቴ ግርማይ ማይካድራ ተስፋይ ግድያዉንም የፈጸሙት በአካባቢዉ የሚገኙት የሕወሓት አመራሮችና ታጣቂዎችኢሕአዴግ ስልጣን ከያዘ በኋላም የትግራይ ክልል መንግስት የጸጥታ ኃይሎች ጭምር በማጥፋቱ ተሳትፈዋል አቶ ሊላይ ብርሃኔ በየነ ዕድሜዉ በንግድ ስራ የሚተዳደር ሲሆንበወልቃይት የአማራ ብሔርተኝነት የማንነት ጥያቂ አስተባባሪ ኮሚቴ አባል ነዉፊ በተለያዩ ጊዜያትና ቦታዎች የወልቃይትን ሕዝብ የማንነት ጥያቄ አስተባባሪና ለሚመለከታቸዉ የወረዳየክልልና የፊደራል መቤቶች ከሌሎች የወልቃይት ተወላዶችና የማጥሩት ሽርክና የኮሚቴዉ አባላት ጋር በመሆን የህዝቡን የማንነት ጥያቄ በማንሳት ይታወቃል መጋቢት ቀን ዓም ከክቀነ አካባቢ ከጎንደር ወደ ሑመራ በመጓዝ ላይ እንዳለ ማይደሎ አካባቢ ሲደርስ በልዩ ኃይሎችና በደንንነቶች ከተሳፈረበት የሕዝብ ማመላለሻ መኪና ዉስጥ በኃይል እንዲወርድ ተደርጎ ታፍኖና ተወስዷል ይጓዝበት የነበረዉ መኪና ሹፊርትኬት ቆራጭና ረዳትአቶ ሊላይ ታፍኖ መወሰዱን ለህዝቡ በመግለጻቸዉና ፍርድ ቤት ቀርበዉ በመመስከራቸዉ ድብደባ የተፈጸመባቸዉና ለሁለት ወር ታስረዉ ተፈተዋል የወልቃይት ህዝብም አቶ ሊላይ ህጋዊ ጥያቄ በመጠየቁ ታፍኖ ተወስዲል ስለዚህ ያለበትን ቦታ በአስቸኳይ አሳዉቁን ካጠፋም በግልጽ ፍርድ ቤት ይቅረብ በማለት በመጋቢት ዓም በዳንሻ ከተማ የተቃዉሞ ሰልፍ ወጥቷል አቶ ሊላይ ለረዥም ጊዜያት ታፍኖ ተወስዶ የት እንደደረሰ ሳይታወቅ ቆይቶ በመጨረሻም ህዝቡ ጥያቄዉን ባለማቆሙ በ ዓም ሑመራ ወረዳ ፍርድ ቤት ቀርቧል ቀጣይ ቀጠሮም ለሚያዚያ ቀን ዓመ ተሰጥቶ ነበር የሑመራ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቶ ሊላይን በነጻ ቢሰናብታቸዉምና እንዲፈቱ ቢወስኑም ነገር ይህ ሪፖርት በሚጠናቀቅበት ስዓት አቶ ሊላይ በሑመራ ማረሚያ ቤት በእስር ላይ ይገኛሉ ድብደባና ማሰቃየት የኢፊዴሪ ህገመንግስት አንቀጽ ማንኛዉም ሰዉ በአካሉ ላይ ጉዳት እንዳይደርስበት የመጠበቅ መብት አለዉ ሲል ይደነግጋል የሰዎች አካል ደህንነት የመጠበቅ መብት የማይደፈርና የማይገሰስ መሆኑን የሕገመንግስቱ አንቀጽ ደንግጓል ይሁን አንጂ አነዚህን ሕገመንግስታዊ ድንጋጌዎች በመተላለፍ የሚከተሉት ግለሰቦች ድብደባና ማሰቃየት ተፈጽሞባቸዋል የማጥሩት ሽርክና አቶ ልዑላይ ነጋ አድሜያቸዉ የወልቃይት ወረዳ ከድረመጥ ነዋሪ ናቸዉ ነሐሴ ቀን ዓም አድረመጥ ከተማ ሆቴል ዉስጥ አርፈዉ በነበሩበት ወቅት የአድረመጥ ወረዳ ፖሊስ አዛዥ ይህ ሆቴል ወልቃይቴ የሚገባበት አይደለም በማለት በሽጉጥ አፈሙዝ ከመቷቸዉ በኋላ በጥይትም ተኩሰዉ አፍንጫቸዉ ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሰዉባቸዋል አፍንጫቸዉ ተሰብሯል ከፍተኛና ተከታታይ ህክምና ሲወስዱ ቆይተዋል የደበደባቸዉ የፖሊስ አዛዥ እስካሁን ድረስ በህግ አልተጠየቀም አቶ ታደሰ ጎይቶም ዕድሜ ባለትዳርና የሁለት ልጆች አባት ናቸዉ የወልቃይትን ጥያቄ ትመራለህ በሚል መጋቢት ዓም በአዲ ጎሹ ከሚገኘዉ መኖሪያ ቤታቸዉ ከምሽቱ ስዓት አካባቢ በሕገወጥ መንግድ ተይዘዉ ከመኖሪያ ቤታቸዉ አካባቢ በራቀዉ የአክሱም ከተማ እስር ቤት ታስረዉ ቆይተዋል በእስር ላይ በነበሩበት ወቅት መጋቢት ቀን ዓም በእስር ቤት ጠባቂዎች ከፍተኛ ድብደባ ተፈዕሞባቸውከአምስት ወራት እስር በኋላ ነሐሴ ዓም ፍቤት ነጻ ብሎ አሰናብቷቸዋል አቶ መብራቱ ታከለ ዕድሜ ጥር ቀን ዓም ከምሽቱ ሰዓት አካባቢ ቃፕቲያ ቀበሌ ሆቴል ዉስጥ አንዳለ የቃፕቲያ ቀበሌ ባለስልጣናት የሆኑት ሊቆቀ መንበሩ በብርጭቆ አፍንጫቸዉ ላይ ስለመቷቸዉ የአፍንጫ ሰብራት ደርሶባቸዋል ምሊቀመንበሩና የሚሊሻ ኮማንደሩ ከፍተኛ ድብደባ ስለፈፀሙባቸው ጉዳት ደርሶባቸው በጎንደር ቸቸላ ሆስፒታል ህክምና ተከታትለዋል በኋላም የወልቃይት የማንነት ጥያቄን ካላቆምህ የአጎትህን ልጅ አእንዳጠፋነዉ ሁሉ አንተንም እናጠፋሃለን በማለት ዝተዉባቸዋል የማጥፊት ሽርከና ሕጉወጥ እስራት የኢፊዴሪ ሕጉመንግስት አንቀፅ ማንኛዉም ሰዉ በህግ ከተደነገገዉ ዉጭ ነጻነቱን አያጣም ብሉ ደንግጓል በወንጀል ተጠርጥረዉ የተያዙ ሰዎች ደግሞ በ ስዓታት ዉስጥ ፍርድ ቤት የመቅረብ መብት እዳላቸዉ የሕገመንግስቱ ከንቀጽ ደንግጓል ይሁን እንጂ ይህንን መንግስታዊ ድንጋጌ በመተላለፍ የሚከተሉት ሰዎች በህገወጥ መንገድ ታስረዋል ከ ሙ የታስረበትቀን የታስረበችበታ ምሮመሯ ዛሁካሳይ ሐመራ ይቶም ርበቀይ ሐመራ ለጋዝ አየለ ሐመሪ ላኃይሉ አሻግረዉ ገዛሽ ለሞዋንግ ሠሪ ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact