Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convertir en PDF
  • Liste de lecture
  • Abrégé
  • Livre audio
  • Chercher
  • Télécharger
  • myzon
  • S'identifier
  • registre
English  አማርኛ  Français  العربية
Livre du jour

የልሳን ጸጋ.pdf


  • word cloud

የልሳን ጸጋ.pdf
  • Extraction Summary

ካ የተገለጠው ቋንቋ የማይተረጎም ከሆነ በቤተክርስቲያን ሳይተረጎም መነገሩ መጽሐፍ ቅዱሳዊነቱ ስለዚህም የእግዚአብሔር ቃል ራሳችንን እንደ መስታወት እንድንመለከት ይርዳን የሚለው ልመናዬ ነው። እግዚአብሔርስ የሰላም አምላክ ነው እንጂ የሁከት አምላክ አይደለምና በቅዱሳንም አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ እንዲህ ነው። የመተርጎም ስጦታ ያለው ሰው ያንን ቋንቋ አያውቀውም። ዮሐንስ በኢየሱስ እንድናምን ነው። ወደ ርዕስ ጉዳዩ ስገባ አንደኛው እና ዋናው ነገር የመልእክቱን ይዘት ከእግዚአብሔር ፈቃድ ጋር በመጽሐፍ ቅዱስ መዛኝነት ማስተያየት ነው። ሕዝብ በሰዓቱ በዚህ ይገባኛል ስሜት ግለው ስላሉ የሕዝቡን ልብ ለማግኘት የተነገረ መልእክት እንደሆነ ግልጽ ነው። በምድር ወይም በሰማይ ነው ። እስክ እንነጋገር አንድ ቀበሌ ወረዳ መቀመጫ መሆኑ እና አለመሆኑ ለጌታችን ምኑ ነው ። ይህ አተረጓጎም ሆን ተብሎ የሁለቱ ቀበሌያትን ሕዝብ በወከባ ለማጣላት ነው ። የኢኮኖሚያዊ እድገት ነው። እስኪ ልጠይቅ የአፍርካ ሕብረት መቀመጫ አድስ አበባ ነው። ኛ ይገባኛል ብሉ እንደ መመሪያው ማንም መጠየቅ ይችላል የዜግነት ነው ። የመንፈስ ቅዱስ ጥምቀት ማረጋገጫው ነው። በእርግጥ በዚህ ምንባብ ላይ ያመኑትን የቋንቋ ስጦታም እንደሚከተላቸው በሚሳይ መልኩ ቀርቧልእውነት ነው።ግን በስጦታዎች ዝርዝር ውስጥ የቀረበው የቋንቋ ስጦታ ብቻ ልከተላቸው እንደሚችል አይናገርምናሁሉንም ጸጋዎችን ያማከለ ነው። ክፍሉ የሚለውን በእግረ መንገዴ አንድ ልበል ሰዎቹ በማመናቸው ወንጌልን ይሰብካሉ እግዚአብሔር ደግሞ ምልክቶቹን እያደረገ ቃሉን ያጸናል ማለት ነው።ጳውሎስ በመንፈስ የተመራው በመንፈስ ስለተጠመቀ ብቻ ነው። ምንም እንኳን በቅዱሱ መንፈስ መጠመቃቸውን የሚያሳየው በቋንቋ ጸጋ መናገር መቻላቸው ነው።መንፈስ ቅዱስ በውስጡ ስላለ የመኖሩ ምልክቱ የሚታይ የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር ደስታ ሰላም ትዕግሥት ቸርነት በጎነት እምነት የውሃት ራስን መግዛት ነው።እንደሚል ደግሞም ሁሉስ የመፈወስ ስጦታ አላቸውን። ኛ ቆሮንቶስ ቃሉ እንደሚሜል ነው። እግዚአብሔር ለቤተክርስቲያን ሕንፀት በሰጠው ስጦታ ብቻ ያገለግላሉ።

  • Cosine Similarity

የቋንቋ ስጦታ የልሳን ጸጋ የልሳን ጸጋ ቀርቷልን ። ካ አንድ አማኝ በልሳን ጸጋ ባይናገር በመንፈስ ቅዱስ አልተጠመቀም ማለት እንችላለን ። ከዚህ በፊት የቋንቋ ስጦታ ወይንም ልሳን የተባለው ቀርቷል ወይንም አሁንም አለ ። አንቀፀ ብርሃን የሚለው በራሪ ጹሑፍ ሌላ ነጥብም ያነሳል የቋንቋ ስጦታ ቀርቷል የሚለውን ለማሳየት ኛበአጭሩ መጽሐፍ ቅዱስ ከ በላይ በሆኑት ቋንቋዎች ስለተተረጎመ እና በየቦታው ተርጓም ወይንም ሁለት ቋንቋ የሚችል ሰው ስለታይጣ የቋንቋ ስጦታ ቀርቷል የሚል ነው። የቋንቋ ጸጋ ከእግዚአብሔር ዘንድ የሚሰጠው ሰምዎቹ የተናጋሪውን ቋንቋ ስለማይሰሙ ወይንም ተናጋርው የሰምዎቹን ቋንቋ ስለማያውቅ ብቻ ነውን ። ይህም ከ በላይ ቋንቋዎች መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ተተረጎመ የልሳን ጸጋ ቀርቷል የሚለውን ነጥብ ውድቅ ያደርጋል ማለት ነው። የቋንቋ ስጦታ እግዚአብሔር ለቤተክርስቲያን የሰጠው መግባባት ስላቃታቸው ብቻ አይደለምእውነት እውነት ። ኛ ቆሮንቶስ ይህንን ለሰምዎች ግልጽ ያልሆነውን ቋንቋ ግልጽ እንዲሆንና ሰዎች አምላካችንን እንዲያመሰግኑ ለማስቻል እንዴት እንጠቀም በቀጣይ የቋንቋ ነፃ ስጦታ አንድ ክርስቲያን ቋንቋውን ሳይማር ሳይለማመድ እግዚአብሔር እንዲሁ በነፃ የሚሰጠው ስጦታ ነው። ኛራሱ መተርጎም ካልቻለ ወይንም የመተርጎም ጸጋ ከሌለውየመተርጎም ጸጋ ባለው ሰው ያስተርጉም መተርጎምም ራሱን የቻለ ጸጋ ነውና ። ኛ ቆሮንቶስ እንደሜል በአጭሩ የልሳን ጸጋ ከሌሎች ጸጋዎች ጋ ተቆራኝተው መነገር እንደሚገባ እንረዳለንማለትም ብያንስ በአንዱ ጸጋ መላወስመከሸን አለበት ማለት ነው ፅየተተረጎመውን ልሳን በእውቀት መናገር ይህ ጸጋ በልሳን የተናገረውን ምስጥር ነገር ሰዎች ያላዩትን ወይንም ማየትም ያቃታቸውን ነገርችግር በመንፈስ ቅዱስ ተረድቶ ጥበብ በተሞላ መንፈስ የተገለጠውን ልሳን እንዲናገር የሚያሳስብ ነው። በቤተክርስቲያን የመናገር ጸጋ ኖሮ የመተርጎም ጸጋ ከሌለ የልሳን ጸጋ መኖሩ ጥቅም የለውምአራት ነጥብእውነት እውነት። የመተርጎም ስጦታ ያለው ሰው ያንን ቋንቋ አያውቀውም። አንድ አማኝ በልሳን ጸጋ ባይናገር በመንፈስ ቅዱስ አልተጠመቀም ማለት እንችላለን ። የመንፈስ ቅዱስ ስጦታ ግን መንፈስ ቅዱስ ያለአንዳች መስፈርት እንዲሁ የሚሰጠው ነው። የልሳን ጸጋ ጸጋ ነውማለትም እንደማንኛውም ጸጋ እግዚአብሔር የሚሰጠው ነው። ለምን የቋንቋ ስጦታ ብቻ ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Commentaires:


memezon

Options de téléchargement | Convertir en PDF | Livre du jour

© dirzon | Conditions d'utilisation | Intimité | Sur | Services | Contact