Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

የሌተና_ኮሎኔል_መንግስቱ_ኃ_ማርያም_ትዝታወች_2b.pdf


  • word cloud

የሌተና_ኮሎኔል_መንግስቱ_ኃ_ማርያም_ትዝታወች_2b.pdf
  • Extraction Summary

መጥፋቱን ያወቅኸው እንዴት ነው። እነሱ ወታደሩን አሳላመኑትም አወናብ ደው በነሱ ቀለበት ውስጥ ለማስገባት ነው የሞከሩት ከወታደሩ ጋር ልብ ለልብ የተገናኙ ቢሆን ኖሮ አስቀድመው ሊያዘጋጁት ይንባ ነበር ሠራዊቱን ለዓላማቸው ተባባሪ እንዲሆን ማድረግ ቀርቶ ሉማናገር እንኳን አልቻሉም ሳይፈልጉ ቀርተው ሳይሆን ስለማይችሉ ነው በኋላ እንዳደረገው እዚያው ነበረ የሚረሸናቸው ሠራዊት እንመራለን ይሳሉ ሥልጣን መጨበጥ ይፈልጋሉ አብሯቸው የቆመ ሠራዊት ግን የለም ስለዚህ ሠራዊቱን ቢቀርቡት እነሱ ናቸው የሚያልቁት ለሠራዊቱ ሳይነግሩት ያሰቡት ቢሳካ ኖሮ ምን ነበር የሚፈጠረው።ብሎ ተዘ ጋጅቷል ከድል በኋላ መሪ ሲሆን የሚያደርገውን ንግግር ሁሉ አሰና ድቷል በአንፃሩ ስናየው ግን ዋናውን ሚና የተጫወተው መርዕድ ነው እንግዲህ እሱ ቺፍ ኦፍ ስታፌረይፈልጓችኋል ሲባሉ ለሥራ መስሏቸው ነው የመጡት። ብሎ ይጠይቃቸዋል ተስፋዬ ወልደሥላሴ ስለ ፍሰሐ ደስታ አቋም እርግጠኛ ስላልነበረ እናንተ ራሳችሁን ጠብቁ እኛ ሁኔታውን በቁጥጥር ሥር ለማዋል እየሰራን ነው ብሎ በደፈናው ይነግረዋል መንግሥቱ ገመቹ በቪያን ሰዓት የነበረበት ቦታ ደግሞ ለፍሰሐ ግልፅ አልነበረም ሀ» የዕሥመሪውፅ ቦነሳ ወቋድ ፅያገትቻ ያማን ቶፅሃጀ ያው ዴኔሪታዎን ቦረደሃው መንግሥቱ የአየር ወለዱ አባሎች ርምጃ ከመውሰዳቸው በፊት አነጋግረውኛል «ቀጥሉ ከ» አልኳቸው ርምጃ ወሰዱ እነደምሴ ለምጽዋ ጥበቃ ከመሐል አገር የተላከውን አዲስ የታንክ ብርጌድ አሥመራ ቃኘው ግቢ አምጥተውት ነበር እሱ ውልቅ ብሎ ሲወጣ አየር ወለድ ገባ አንድ ባንድ ለቀሟቸው ወታደሩ እንዲረጋጋ አንድ ጊዜ ድምጽዎን አሰሙልን አሉኝ «እኔ መንግሥቱ ኃይለማር ያም ነኝ» ብዬ ስናገር ያንን በድምጽ ማጉሊያ ለጦሩ አሰሙ » ንዳንድ ይሳርር ወልድ ፅያጎት ሪለኛ ልደድደፅንም ደሆሀንዕዖጾ ናፇው» ያጎታ መንግሥቱ ሁሱም ሜዳልያና ሹመት አግኝተዋል ማን ማን ላይ ተኮሰ። ምንድነው እናንተ የማታውቁት ነገር። የሠራዊቱ አባሎች ኽረ እኛስ ግድ የለም በሶ እንብሳ አዲስ አበባና በየቦታው ያሉ ቤተሰቦቻችን የሚፈስኩበት ዕንቁላልና ዶሮ መግዣ ገንዘብ እውነት መንግሥት አጥቶ ነው። እንዳውም ከመካከላቸው አንዱ ትዝ ይለኛል ምን ጎሎባችሁ ነው። ገንዘብም እንደሆነ በቂ ተዝቋል ከዚያ በኋላ የሚፈለገው እንግዲህ ሌላ ሆነ ወንበሩ የአንድ ሰው ቦታ ሆነ የሚቀመጥበት ወደዱም ጠሉም አንድ ሰው ነው ሥራውንም በትክክል ነው የሚሰራው የትና መቼ ነው የሚሰክረው። እየሳቁ ከጥቂት ቀናት በኋላ ነገር ከተረጋጋ በኋላ ሕንፃው ውስጥ ያሉ ቢሮዎ ችን በማስስ እያንዳንዱ በር እየተከፈተ አንዳንድ ማስረጃ ዶክመንት መፈለግ ይጀመራል የሶቭየቱ አምባሳደር ደግሞ ክረ እዚህ መጥተው የነበሩ ደብዛቸው የጠፋብን ሰዎች አሉ ብሎ ስላመሰከተ «አስቲ መከላከያ ይፈልጉ እዚያ ቼክ አድርጉ» ይባሳል በሩ እየተከፈተ ሲፈለግ ባንድ ቢሮ ውስጥ ባንድ ፊት የባህር ኃይል መኩንኑና በሌላ በኩል የራሽያን ጄኔራሎች ቁልጭ ቁልጭ ሲሉ ተገኙ ለራሽያኖቹ እጅግ አኣላፋሪ ነበር።

  • Cosine Similarity

ቢሆንም ድክመታችን የሚመነጨውና ለዚህ ወረራና ድፍረት የበቃነው ከነበረው ሥርዓት ብቃት ማነስ ነው ፖት ቦፇድምውን መንገሥት ማፅጎተዎ ወ ህደረሃ ፅሬት ያዘሃ ረውን መንግሥቴቱ አዎንአገሪቱን የተለያዩ ፈርጆች ያሏቸው ችግሮች ተቆራኝተዋታልፎ በነፋሻ አየሯ በለምለም ምድሯ ለአካባቢው አገሮች ሕይወት በሆኑት ጅረቶቿ በሚቀኑ ጠላቶች ተከባለችናቅይ ባህር እንደሌሎቹ ፃገሮች የኛም ንብረት እንደሆነና የጥቅም ተጋሪ መሆናችን ተረስቶና እንደሌለን ተቆጥሮ የዐረብ ባህር» ነው ተብሎ ነበር ስለዚህ የአፈር ፖለቲካ አለበት የውሃ ፖለቲካ አለበት ባህ ልን በሰይፍና በኃይል ለማስፋፋት የመሞከር ገና ከስምንተኛው ምዕተ ዓመት ጀምሮየተጀመረና ያልተሳካ ፀረኢትዮጵያ ሴራ አለበት እነ ሺህ ሁሉ ኖሚታወቁ ነገሮች ናቸው በአንድ ቀን የተፈጠሩ አይደ ሉም ስለዚህ አስቀድሞ መጠንቀቅና ተዘጋጅቶ መጠበቅ የኛ ፋንታ ነበር በድህረአብዮት ሠራዊታችን የነበረበት ሁኔታ አጅግ የሚያሳ ዝን ነበር እጋዲህ ሕዝቡ የራሱን ችግር በራሱ ለማስወገድ ተነስቶ አብዮቱ ሲቀጣጠል ጠላቶቻችን አጋጣሚውን ተጠቅመው ተነሰብን የሶማሊያ ተስፋፊ ጦር እስከ ኪሎ ሜትር ጠልቆ ለመግባት ችሏል በዚህ ሂደት ውስጥ ምንም መከላከያ የሌላቸው ንፁሐን ዜጎች ሴቶችና ሕፃናት ደካማ አረጋውያን በመትረየስ ታጭደዋል በታንክ ተደፍጥጠዋል ይፄ የመጀመሪያው አሳሳቢ አደጋ ነበር በዚሁ ጊዜ ውስጥ የመሐሉ አመራር በተናጋበት በምሥራቅና በደቡብ በሶማሊያ ጥቃት በተሰነዘረብን ወቅት የሰሜን ተገንጣዮች ከጠላት ጋር አብረው በበኩላቸው ተነሱ አብዮቱ በአገራችን ሳለው ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግር ፍፁም አማራጭ የሌለው ሥር ነቀል መፍትሔ ያመጣል ብለን በማመናችን በውነቱ ለኤርትራም ችግር ብቸኛ መፍትሔ ይሆናል ብለን ነበር እነሱ ይነገርላቸው የነበረውና እኛም እናምን የነበረው በሌሎቹ ክልሎች እንደነበርነው ኢትዮጵያ ውያን በነበረው ሥርዓት ባለመደሰታቸው ተቃዋሚዎች የሆኑ እንጂ ኢትዮጵያዊነታቸውን ክደው ከኛ ተነጥለው ለመፄድ ያስባሉ የሚል እምነት አልነበረንም ከአገሪቱ ታሪካዊ ጠላቶች ጋር ተባብረው በመሰ ሰፍ ወገኖቻቸውን ያደማሉ አብዮቱን ያደማሉ የሚለው ነገር ብዙም አልታመነበትም ነገር ግን የሆነው ምንድነው ከጠላቶቻችን በጎረፈላ ቸው የገንዘብና የማቴሪያል እርዳታ እንዲሁም ግፊት በኤርትራ ውስጥ ከምንጊዜውም በባሰ መልኩ ሽብራቸውን አስፋፉ አገራችን ከጠላት የኃይል አሰላለፍ ጋራ ተመጣጣኝ የሆነ ኃይልና ዝግጅት ስላልነበራት አሥመራን በአሥር ኪሉ ሜትር ርቀት ከበቡ በዚያ ወቅት ከተቀ ሩት የኤርትራ አውራጃዎች ባሬንቱ የኩናማና የናራ ብሔረሰብ የሚ ኖርበት ክልል ብቻ ነበር በመንግሥት ቁጥጥር ሥር የነበረው በዚህ ዓይነት በሰሜንና በምሥራቅ ከተሠነዘረብን ጥቃት በተጨ ማሪ የተሠነዘረው ጥቃት ይፄ ነው ባይባልም ለጊዜው ለውጥረት መባባስ ምክንያት የሆነው የኦሮሞ ነፃ አውጪ ነኝ የሚለው ቡድን ነበር ይህ ድርጅት በተለያየ ስም በተለያየ ጊዜና በተለያየ ክልል ከሶማሌና ከሱዳን በሚያገኘው አርዳታ ከውጪ ጠላት ጋር በማበር ሰብዙ ንፁኃን ዜጎች ሕይወት መጥፋት ምክንያት ሆኗል ሌሎችም እንደዚሁ ነበሩ ይፄን የዘረዘርኩት በብሔረሰብ ደረጃ በአፍራሽ መልኩ ተደራጅተው ኢትዮጵያን የሚወጉ ኃይሎች ስብስብ ምን ይመ ስል እንደነበር ሥዕል ለመስጠት ነው ከዚህ ሌላ ምናልባትም ሕዝቡን ከፍተኛ ውዥንብር ውስጥ የከተ ተውና ዛሬም በግልፅ ያልወጣው በወቅቱ የነበሩት የፖለቲካ ድርጅ ቶች ሚና ነው እያንዳንዱ የፖለቲካ ድርጅት እኔ ለኢትዮጵያ የተ ሻለ አጀንዳ አለኝ በማለት ተኩፍሷል እያንዳንዱ እኔ ከሁሉም እሻላለሁ ብሎ ከኪሱ ካርድ በማውጣት ራሱን እንቱ በማለቱ አላስፈ ላጊ ቅራኔ ውስጥ ገባን ይህም የሆነው በብዙ ምክንያቶች ነው የሕዝቡን እንቅስቃሴ አሰባስቦና አማክሎ ወደ ትክክለኛው ማህበራዊ ሰውጥ የሚመራ የነቃና የተደራጀ ማዕከላዊ አመራር አለመኖሩ አንዱ ሲሆን የፖለቲካ ልምድ ማነስ የአስተሳሰብ ጨቅላነትና የሥልጣን ጥማት በተጨማሪ ሊጠቀሱ ይችላሉባጭሩ የፖለቲካ ድህነት ነው የመደብና የርፅዮተ ዓለም ልዩነት ሳይኖር ቅራኔ ውስጥ መግባት የፖ ለቲካ ድህነት እንጂ ሌላ ምን ሊሆን ይችላል። በኔ ልትተዉት ትችላላችሁ ብለው ተስፋ ሰጥ ተውኝ ነበር ይሄንንም ከደርጉ መቋቋም በኋላ ለጓደኞቼ ነግሬአቸው ነበር ስለዚህ ባላቸው ወታደራዊ ችሎታና ልምድ ወትሮ በምናው ቀው የዛገር ፍቅር ስሜታቸው ነው የመረጥናቸው እሳቸውን ስንመርጥ በሰውዬው ግለሰባዊ አቋም ምግባርና ማንነት ላይ ተመር ኩዘን እንጂ ከየትኛው ክልል ተወለዱ ዘራቸው ምንድነው የሚለው ጥያቄ በአእምሮኣችን አልመጣም ይፄ ጨርሶ ችግራችን አልነበረም በዚያን ጊዜይቱ ኢትዮጵያ የሚነሳ ጥያቄም አልነበረንም ያን ጊዜ የኛ ጭንቀት የነበረው አቆብቁበው የሚጠብቁን ሶማሌ ዎች ወይም ሌሎች ጠላቶቻችን የሚሰነዝሩት ጥቃት ቢኖር ጦሩ ፀረ ጄኔራል አቋም ይዞ ስለነበር ጄኔራሎች ሁሉ ታስረው መክላ ከያችን ዝርክርክ ብሎ ስለነበር ይፄ የሚያስከትለውን ጠንቅ በማሰብ እንዴት ብናደርግ ይሻላል የሚለው ነበር ስለዚህም ጄኔራል አማን መከላከያ ችንን መልሰው እንዲያደራጁና እንዲመሩ በማሰብ አንዲሁም ለኤር ትራ ዓይነተኛ መፍትሔ በማግኘት በኩል የበኩላቸውን አስተዋፅዖ ያደርጋሉ በሚል ነበር የመረጥናቸው ነገር ግን እሳቸው የተጫወ ቱት አፍራሽ ሚና ቀላል አይደለም አላገለገሉንም ጄኔራል አማን በተቃራኒው ነው የበደሉን በኛ በኩል የተደረገው ጥረት ይፄ ብቻ አይደለም ተገንጣዮቹን የሚረዱትን የአረብ ዛገሮች ለማሳመንም ሞክረናል ዐረቦች ከጥንት ጀምሮ የነሱን እምነትና ባህል በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ ለመጫን ሲሞ ክሩ ኖረዋል ቅድም ካነሳኋቸው የውፃና ያፈር ፖለቲካቸው ባሻገር ኢትዮጵያውያን የሚደሙበትን መሣሪያና ገንዘብ ለጠላቶቻችን ማቀ በል ቀጥለዋልፎ ያንድን ወገን መረጃ ብቻ በመስማት በወንበዴዎቹ እየተታለሉ የሚያክናውኑትን እኩይ ፀረኢትዮጵያ ተግባር ከማካሄድ እንዲቆጠቡና የቆምንለትንም ዓላማ ለማስረዳት በዐረቡ ዓለም መልእክተ ኞቻችንን በመላክ ከፍተኛ ዲፕሎማሲያዊ ጥረት አድርገናል አገር ወዳድ ኤርትራውያን በተገኙበት ኤርትራ ከኢትዮጵያ ሕዝብ የተለየ ታሪክ የሌላት መሆኑን የሚያስረዱ ችሉታ ያላቸው ሰዎች መርጠን በመላክ ዞረው የሚቻላቸውን ዲፕሎማሲያዊ ጥረት አድርገቐል የሚያሳዝነው ግን ይፄ ሁሉ የተተረጎመብን በድክመት እንጂ በበጎ የሠላም ፍላጎት አልነበረም ውጤትም አላገኘንበትም ስለዚህ እነዚህ ሰዎች ታሪክ ተምረውና ወደ እውነታው ተመል ሰው የሠላሙንመንገድ እስኪቀበሉት ጊዜ ጠየቀ በሌላ በኩል ደግሞ በወታደራዊ ኃይል በትጥቅ ትግል ፍላጎታችንን እናሟላለን የሚለው ትምክህታቸውን ለውጦ ወታደራዊ ተፅዕኖ በማድረግ ወደክብ ጠረጴ ዛው እንዲመጡ ለማስገደድ ከፍተኛ ትግል ጠየቀ በዚህ ረገድ በነ ሱም ሆነ በኛ በኩል በተፋሳሚዎቹ ላይ ብቻ ሳይሆን በሕዝብ ላይ የደረሰው ጉዳት ከፍ ያለ ነው በዚህ ዓይነት የተደረገውን ጥረት እንዳልተደረገ ለማስመሰል ካልሆነ በስተቀር የሠላም ጥረት በሚገባ ተደርትል በሠላሙ ጥረት አኳያ ብዙ ማለት ይቻላል በኤርትራ ብቻ ሳይሆን በሶማሌም በኩል ብዙ ጥረት አድርገናል ሶማሌዎች ለ ዓመታት ኢትዮጵያን ለመውረር ተዘጋጅተዋል የኢትዮጵያን ግዛት የኛ ነው ብለው አቋም መውሰዳቸው የታወቀ ነው የኢትዮጵያና የሶማሊያ መንግሥታት ክርክር በየመድረኩ የታየ ነው ካይሮ ላይ የተፈረመውን ያፍሪካ አንድነት ድርጅት ቻርተር አንዱን ክፍል አልፈ ርምም ያለች ሶማሊያ ናት «የአፍሪካ አገሮች ቅኝ ገዢዎች ጥለውላ ቸው በሄዱት ድንበር ተወስነው መኖር አለባቸው» የሚለውን አንቀፅ ነው የሚጋፉት በቅኝ ግዛትነት ይዘውን የነበሩ ኃይሎች የፈጠሩትን የፖለቲካ ማፕ ወይም መልክዓ ምድራዊ ድንበር እንደገና ለመለወጥ ወይም ለማሻሻል ብንሞክር ላፍሪካ ጥፋትና ሌላ ጦርነት ነው የምንደ ግሰው ያለው መፍትሔ ባለንበት ሁኔታ መቀጠልና የተቀበል ነውን አገር በሠላም እየተባበርን መምራት ነው የሚለው አስተሳሰብ ትክክ ለኛ ነበር ያ ባይሆን ኖሮ ሊደርስ የሚችለውን ደም መፋሰስና ዕል ቂት መገመት አይዳግትም ሶማሊያይሄንን ውለታ አልቀበልም ሪዘርቬሽን አለኝ ብላ አሻፈረኝ ያለች አገር ነች ለምኞቷ ተግባራዊነት የህዝቧ ቁጥር የመሬቷ ስፋት ያላት የተፈጥሮ ሀብት መጠን ሲታይ መናጢ ድሀ ተብለው ከሚጠሩት የዓለም ኋላቀር ሰልፈኞች አንዷ ናት ይሁን እንጂ በኢትዮጵያ ግዛት ላይ ለመስፋፋት ያላትን ኑ ዓላማ ለማስፈፀም ከፍተኛ የመከላከያ ኃይል ስታደራጅ ቆይታ ለወረራ አሰፍስፋ ነበር ይሄንን አደጋ እኛ በቀላሉ አላየነውም እንደሌላው ሁሉ ይህም ከሕዝቡ እይታ ስለ ተደበቀ ሕዝቡ በደንብ አልተረዳልንም እንጂ የወታደሩን ክፍሎች ለረ ጅም ጊዜ ሲያሳስባቸው የቆየ ሁኔታ ነው በባሌ በቦረና በኦጋዴን በየቀኑ ሠራዊታችን ከነዚህ ኃይሎች ጋር እየታገለና እየጣለ ሲወድቅ ነው የቆየው ምሬቱም የከፋ ነበር ሶማሌዎቹ በለውጡ ወቅት የተፈጠረው ውዥንብር ተጠቃሚ በመሆን ወረራ እንዳያካሂዱ ነቅተን ነበር የጠበቅነው ያም ሆኖ አገራችንን ለመከሳከል የሚያስችለንን መጠናከር በመቀጠል ከዚያው ጎን ለጎን ደግሞ ወደውጊያ ከመፄድ ይልቅ ሶማ ሊያን በተቻለ መጠን ለማለሳለስና ለማስረዳት ከጥፋት ለመግታት ቢቻልም መልካም ጎረቤት ለማድረግ የተደረገው ጥረት በቀላሉ የሚ ታይ አይደለም ለምሳሌ እነሱ በዚያን ጊዜ የሶሻሊስት ሥርዓት የእ ድገት አቅጣጫ ተከትለናል ብለው የሶሻሊስት ፓርቲ አቋቁመናል ይሉ ስለነበር ሶቭየቶችና የሶሻሊስቱ ካምፕ ዛገሮች እየተባበሩዋቸው ኢኮኖሚያቸውን ይጠጋግኑላቸው ነበር በአካባቢያችን የሚገኙ የአፍ ሪካና የመካከለኛው ምሥራቅ ዛገሮች ግራ ዘመም ፖለቲካ ያራምዱ ስለነበርና ባንፃሩ ግን የዘመነ ኃይለሥላሴዬቱ ኢትዮጵያ ያሜሪካን ወዳጅ ስለነበረች ይፄ ሁሉ ሁኔታ አሳሳቢ ሆኖ በመታየቱ ከነፒህ ጋር የተደረገው ዲፕሎማሲያዊ ጥረት ቀላል አልነበረም እነሺፒህ የዘይት ዛብት ባለቤት የሆኑትና ነገር ግን ኢትዮጵያን ለማፍረስና ለመገዝገዝ ከፍተኛ ሚና የሚጫወቱት ወገኖች አሉ ከነዚህም ሁሉ በላይ ሶማሌዎቹ ኢትዮጵያ ላይ አለን የሚሉትን የግዛት ጥያቄ ጉዳይ ለሶቭየቶቹ ሲያነሱባቸው አዝማሚያቸውን አይ ተው ሶቪየቶቹ እኛ እዚህ አድርሰናችሁ አስታጠቅናችሁ ደግሞም አብሮ የሚያኖራችሁ ብዙ ጉዳይ እያለ በውነቱ ይሄንን መቀበል አይቻልም ብለው ስላሏቸው ከዚያ በኋላ እንግዲህ እነሱም ምናልባት ሶቭየቶቹ ወደ ኢትዮጵያ አድልተውና ይህንን ተፅዕኗቸውን አጠንክ ረው ከዚህ ዓላማችን ቢገቱን የምንወስደው እርምጃ ምንድነው። እያለ ከሚያበረታታኝ በስተቀር ሌላ አልነበረም ደግሞ ይሄ አርቲፊሻል አልነበረም በሐቅ ከማየው በየሰዉ ገፅታ ከሚነበበው ሁኔታ ድጋፍ እንጂ ሌላ አልነበረም በሠራዊታችን ውስጥ የነበረው ሁኔታ በእርግጥ እያደር ተለዋ ውጧል ጦሩ ውጊያ በሚፈጥረው ሁኔታ ካንዱ ማዕዘን ወደሌላው ሲንከራተት በየጊዜው በሚፈጠሩ ፍልሚያዎች አንድ ጊዜ እኛ ጠላትን ደምስሰን የተወሰነ ቦታ ስንቆጣጠር ደግሞ ጠላት በተራው አድብቶ ደከም ባለ ጎናችን በኩል ሲያጠቃን ውፃ ቅዳ ውዛ መልስ ዓይነት ነገር ሲሆን መበሳጨት አለ ሌላው ችግር በሠራዊቱ ውስጥ እያደር እየተንሰራፋ የመጣው ሙስና ነው ጥቂቶች ራሳቸውን በጦርነቱ ተጠቃሚ አደረጉ እስከመጨረሻዉ ድረስ የኢትዮጵያ ሠራዊት በትጥቁ ጥራትና ብዛት በሰው ኃይሉም ለየትኛውም ተቃዋሚ ጎራ የሚበገር አልነበ ረያ በአርግጥ የሚያስመካ ሠራዊት ነበር በዓላማ ጽናት በመሪ ዎቹ ጥራት በማንኛውም እየተጠናከረ መጥቶ አስተማማኝ ደረጃ ላይ ደርሶ ነበር ምንም የመጨረሻው ድል በኛ የበላይነት ባይደመ ደምም ትልቁ ሽንፈት የፖለቲካ የኢኮኖሚ ወይም የሌላ ሳይሆን ዋናው ወታደራዊ ሽንፈት ነው አዚህ ላይ ነው ትልቁ ቅራኒኔ ለምን የተባለ እንደሆነ በቆየን መጠን ሌኒን ያለው ነገር ነው ምንም እንኳን በአሁኑ ጊዜ የሌኒንን ጥቅስ መስማት የሚፈልጉ ሰዎች የተወሰኑ ቢሆኑም ሥልጣን መያዝ ቀላል ሊሆን ይችላል የሕዝብን ጥቅምና አገርን መጠበቅ ዋናውና ከባዱ ነገር ነው። የምሬት ሳቅ እየሳቁ ወያኔ እየተጎተተ መጥቶ አዲስ አበባ ገብቶ ኢትዮጵያን ቅኝ ግዛት ያደረጋት በራሳችን ሰዎች እርዳታ ነው የፄ ለን ኦፍ ትሮይን ታሪክ ሳታነቢ አትቀሪም ሻዕቢያና ወያኔ እዚህ የደረሱት በትሮጃን ፈረስ ተሳፍረው እንጂ በራሳቸው እግር በራሳ ቸው ቅልጥም ተጉዘው እንዳይመስልሽ በሰሜን በኩል እንደሚታወቀው ብዙ መሥዋዕትነት የተከፈለ በትና አስቸጋሪ የሆነ ጦርነት ነበር በመጀመሪያው ጠቅላላ ማጥቃት የተከፈለጪ መሥዋዕትነት ቀላል ባይሆንም ውጤቱ አመርቂ ስለነበር በድሉ ረክተናል ወንበዴዎቹን በሚገባ በመምታት ቀጥተናቸው ከመ ላው የኤርትራ ደጋ ከምፅዋ ከሐማሴን ከአካለ ጉዛይ ጠራርገን አውጥተናቸው ባርካ ተራሮች ላይ ተንጠልጥለው ነበር የቀሩት ከዚያ በኋላ እነሱም በዚያ ክልል ውስጥ በጣም አስቸጋሪ ከሆኑት ቦታዎች አንዱን መሬት ይዘው አንዴ እኛ ስናጠቃ ሌላ ጊዜ እነሱ ሲያጠቁ ብዙ መሥዋዕትነት ተክከፈለ ጊዜውም ረሽከመ ስለዚህ ቀይ ኮከብ ዘመቻን በማቀድ ችግሩን ላንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለመፍታት ተነሣን ቀይ ኮከብ ዘመቻ ውጤት እንደሚያስገኝ በማመን በጉጉት የጠበቅነው አመራር ላይ የነበርነው ብቻ ሳንሆን ሠላም የጠማው መላው የኢትዮጵያ ሕዝብም ነበር በተግባሩም በመንፈሱም ከኛው ጋር ሆኖ ውጤቱን ይጠባበቅ ነበር ዝግጅቱም እንዲህ ቀላል አልነበረም ፖለቲካዊ ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊና ወታ ደራዊ ቅንጅት የነበረው መሰናዶ ነበረ የኪነት ባለሙያው ሠዓ ሊው ደራሲው እነፒህ ሁሉ አንድ ታሳቢ የሆነ የታሪክ ቅርስ የሚጥ ሉበትና ወታደሩንም ለውጊያው እንዲነሳሳ ሞራል በመስጠት የራሳ አስተዋፅዖ የሚያደርጉበት መንገድ ሁሉ ታስቦበት ነበር ዋው ተዘጋጀው የውጊያ ፕላን ስልትና ስትራቴጂ መሠረት ጦርነቱ ሲጀመር በወንበዴ ክልል የናቅፋን ምሽግ ከሦስት አቅጣጫ ከቦ ለመደምሰስ ነበር በመሐል ባለው መሥመር የናደው ዕዝ ከአፋቤት ይነሳል በስተግራ በሱዳን አቅጣጫ ጄፄራል ቁምላቸው የሚያዘው ከከርከበት ግምባር የሚነሳ ጦር አለ የአፋቤቱ ግምባር አዛዥ ጀኔ ራል ውበቱ ነበር በርግጥ ዋናው ጥንካሬያችን በነዚህ በናቅፋና በአልጌና በኩል ነበር እዚህ ላይ ለማስታወስ የምፈልገው በዚህ ጦርነት ወያኔ ከሻዕቢያ ጋር በአንድነት የተሰለፈበት አንዱ ጎራ የከርከበት ግምባር ነበር በዚህ ግምባር የነበረው ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ ከፍተኛ ነበር ማኦ ሸለቆ የሚባል ቦታ በሱዳን በኩል የሚያዋስነንና የሻዕቢያ ደካማ ጎን ስለነበር በዚያ በኩል ሰብረን ገብተን ናቅፋን በመያዝ ዋናውን ምሽግ እንቆጣጠራለን የሚል እቅድ ነበረን ስለዚህ በኛ ስልት የዚያ ማጥቃት መሳካት ማለት የቀይ ኮከብ ድል ተረጋገጠ ማለት ነበር ስለዚህ በርከትና ጠንከር ያለ ሠራዊት ነበር የተሠማራበት ይሄንን ሠራዊት የሚመራው ጄኔራል ቁምላቸው ደጀኔ እሱና በሥሩ ያሉት ብርጌዶች የሚጫወቱት ሚና ወሳኝ ይሆናል ተብሎ ይጠበቅ ነበር በዚህ ጎራ የተሰለፈው «መብረቅ» የሚባለው ሠራዊት አዛዥ ኩሎኔል የኋላሸት የተባለው መኩንን ነው ያለመታደል ሆነና ይህ መኩንን ውጊያ ካክሸፉብን ሰዎ ንዱ ሆነ ያንን አልጌና ግምባር እንዲሁ አሳፋሪ የሆነ የአመራር ጉድለት ተከ ለተ የዚህን ግምባር አዛዥ ቅድም ጠቅሼዋለሁ በኋላ የነፃ መኮን ኖች ንቅናቄ መሪ የሆነውና በግንቦቱ የመፈንቅለ መንግሥት ሴራ ጊዜ የመከላከያ ሚኒስትሩን ጄኔራል ኃይለጊዮርጊስን የገደለው ጄኔራል አበራ አበበ ነበር አሕሉ አሁን የሚሰጠውን ትዕዛዝ እየተቀበሰ አን ዱንም ተግባራዊ ሳያደርግ ይፄን አድርጌያለሁ ይፄን ሠርቻለሁ እያለ ያላግጥ ነበር የተሰጠውን ግብ ሰብሮ ወንበዴን ለመደምሰስ የሚያስ ችል ብቃት እያሰው ሌላው ቀርቶ በሱ ግምባር ያለሰው ወንበዴ ወደ ሌላ እንዳይፄድ ሰፍቶ በመያዝ እንኳን ሳይረዳን ቀረ በዚያ በኩል የነበረው መሣሪያና የሰው ኃይል ብዛት ከበቂ በላይ ነበር ቁምላቸው በበኩሉ ሠራዊቱን ዝርክርኩን አውጥቶ ለወንበዴዎች በአጋርነት መቆሙን በተጨባጭ አሳይቷል። ይፄ ወታደራዊ ሕግ ነው ወታደራዊ ፅንሰ ፃሳብ ነው በቅውጢ ውጊያ ውስጥ ለብዙ ሠራዊት ሕይወት ኃላፊነት ያለበት አዛዥ የወታደሮቹን ሕይወት አለአግባብ አስጨፍጭፎ ከተገኘ የማያዳግም እርምጃ ይወሰ ድበታል ጦርነት ቀልድ አይደለም የማያወላውል ቆራጥነትና ዲስ ፕሊን ይጠይቃል ከዚህ ውጪ አንድ ወይም ሁለት ሰው ለብዙ ዎች ሕይወት መጥፋት ምክንያት ሊሆን ስለሚችል አጥፍቶ ከተገኘ ይመታል በወታደራዊ ሥነ ሥርዓት ያለና በዓለም ሁሉ የሚደረግ ነው እኛ ስናደርገው ብቻ ለምን ወንጀል እንደሚሆን አይገባኝም ይህንን ሲቪሉ ህብረተሰብ የተረዳው አይመስለኝም ነገሩ የሚታየው በሌላ መልኩ ነው ይህን በመሰለ ግዴለሽነት አንደዚያ ብዙ ተለፍቶበትና ብዙ ተስፋ ተደርጎበት የተዘመተው ዘመቻ መና ሆኖ ቀረ የደረሰው ያመራር ጉድለት በመሐልና በቀኝ በኩል በተሳካ ሁኔታ እየተካፄደ የነበረውን ውጊያ ደካማ በማድረጉ ሠራዊቱ ተዝረክርኮ ድሉን ለወንበዴ አሳልፎ ሰጠ ያውም ይሄ ነው የሚባል ጠላት ያደረሰው ተፅዕኖ ሳይኖር ወይም ግምት ውስጥ የሚገባ ጉዳት ሳይደርስብን ሠራዊታችን ተፈታ በዚህ ምክንያት በመሸነፋችን መላው ሠራዊት ናላው እስኪዞር ድረስ ተበሳጭቷል ባመራር ድክመትና ጉድለት የተነሳ ብዙ ሰዎች መግ ደል ሲችሉ የሞቱበት መማረክ ሲችሉ የተማረኩበት ከፍተኛ ቁጥር ያለው መሣሪያ ያላግባብ በጠላት እጅ የወደቀበት ሁኔታ ነው የተፈ ጠረው ለመጀመሪያ ጊዜ እንደዚህ የከበደ ጥፋት የጠፋው ያኔ ነው ወንበዴዎቹ ከተደራጀው ሠራዊት አንባር ሲታዩ ሊያገኙት የማይገ ባውን ድል ነው የተቀዳጁት በመሣሪያ ዓይነት ወይም በሰው ብዛት አይበልጡንም በጀግንነት በልጠውንም አይደለም ያለው ልዩነት እኛ ለብሔራዊ ጥቅም ላንድ አገር አንድነት ብዙ ሕዝብ ወክለን ነው የተቀመጥነው ዓመታት ሙሉ ዛፃገርን ለመታደግ በተደረገ ያላቋ ረጠ ትግል ውስጥ ሁለት ስዎች ምንድናቸው። መንግሥቱ ጄኔራል ታሪኩ ላይኔ የሚባለውን ከአብዮቱ በፊት እኔ ወጣት መኩንን ሆፔ ኦጋዴን ውስጥ ሳገለግል አሱ የዘጠነኛ ብር ጌድ የዘመቻ መኩንን ከነበረ ጊዜ ጀምሮ አውቀዋለሁ ይሁን እንጂ ከታሪኩ ላይኔ ጋር አንድ የጦር ክፍል አልነበርንም አንድ ቦታ ላይ አብረን ሠርተንም አናውቅም አብዮቱ በፈነዳ ወቅት የማዕረግ አቻ ብንሆንም ሁለታችንም ሻለቆች ነበርን እሱ ኛ ኮርስ የተስፋዬ ወልደሥላሴ ኮርስ ሲሆን እኔ ኛ ኮርስ ነኝ በሁለት ኮርስ ይቀድመኛል ታሪኩ ላይኔ ባብዮቱ ከፍተኛ አድገት አግኝተው ጄኔራልነት ከተ ሾሙት መኩንኖች አንዱ ነው በእድሜውም ወጣት ነበር ጄኔራል ከመሆኑ በፊት ትግራይ ውስጥ አንድ ክፍለ ጦር አደራጅቶ በአዲቀ ይህ አኳያ የነበረው ግብረ ኃይል አካል ሆኖ በመጀመሪያው የሰሜን ውጊያ ተዋግቷል ከዚያም በጎንደር ሁመራና አብደራፊ አካባቢ የነበረ ጦር አዛዥ ሆኖ ሁመራ ነበር እዚያ እያለ ከፖለቲካ ካድሬዎ ችና ከድንበርተኛ የጦር አዛዥች ጋር እየተጋጨ አስቸገረ ምንድነው። ቶ መንግሥቱ ውድ ነው በሚል ነው ዞሮ ዞሮ ሦስት አራተ ኛውን ያህል ሰጥተውኛል እኔ ግን ብዙ ሔሊኮፕተር ነበር የፈለ ግሁት ምክንያቱም ወንበዴዎቹ አንድ ቦታ ላይ ታዩ ሲባል እኛ ወደዚያ ስንሄድ እነሱ በሌላ አቅጣጫ ብቅ ይላሉ በነሱና በኛ መካ ከል ትልቅ የመንቀሳቀስ ልዩነት አለ በሚፈለገው ቦታ ፈጥኖ የመገ ኘት ጉዳይ ወሳኝ ነው ለዚህ ሔሊኮፕተሮች ለተዋጊ እግረኛ ሠራዊት የሚሰጡት ድጋፍ በጣም አስፈላጊ ነው እና ለዚህ ገፋ አድርጋችሁ ስጡን ብንላቸው ሔሊኮፕተሮች በጣም ውድ ናቸው ከዚህ በፊት የሰጠናችሁ በቂ ነው ባይሆን አንድ ስኳድሮን ተዋጊ አንድ ስኳድ ሮን የመጓጓዣ እንሰጣችኋለን ከዚህ በላይ የለንም እኛም ተርፎን አይደለም ሕዝባችን ችግር ላይ ነው በሶሽያሊስታዊ አለማቀፋዊነት ስሜት ለመረዳዳት ብለን ነው እንጂ ተርፎን አይደለም ከናንተ ሌላ ደግሞ አንጎላን እንረዳለን ኩባን እንረዳለን ሌሎችንም ይሄንን እወቁ ልን አሉ «እሺ ግድየለም የሰጣችሁኝን እቀበላለሁ» አልኩኝ ያንን ጦር ለማሰልጠንና ለማዘጋጀት ሞከርን አብዛኛውን የማስ ልጠኛ ትምህርት ቤት ያቋቋምነው ያኔ ነው ጎጃም ውስጥ ሺህ ወታደሮች የሚያሰለጥን ባሌ ሺህ በወለጋና በሸዋ መካከል ዴዴሳ ላይ በሲዳሞ ባጭሩ በየስድስት ወሩ በየዓመቱ ባንድ ጊዜ ከመቶ ሺህ ያላነሰ ሠራዊት የሚያሰለጥኑ ካምፖችን አቋቋምን እነዚህን ሁሉ በሚገባ የሰለጠነ ሠራዊት በሚፈለገው መልክ ሰግምባር በሚያበቃ ሁኔታ እንዲሠለጥኑ አድርገን ፈጠርን ባዋሽ አርባ የልዩ ልዩ መሣሪ ያዎችና የታንክ ብረት ለበስ ማሰልጠኛ በሁርሶ የመኩንኖች ማሰል ጠኛ ከፈትን በዚህ ዓይነት ሰብሰብ ብለን ስንጠናከር ሶቭየቶቹ ታንክም መድፍም ጠርቀምቀም አድርገው ሰጡን አየር ወለዱን ከብርጌድ ወደ ክፍለ ጦር ከፍ አድርገን አዋቀርን በወቅቱ ካፍሪካ እኛ ብቻ ነን የአየር ወለድ ጦር በክፍለ ጦር ደረጃ ያለን ግብፆች እንኳን አልነበራቸውም በዚህ ዝግጅት ጄኔራሎቹም ረኩ አሁን አንድ መፍትሔ መገኘት አለበት አሉ መርፅድም ተስፋዩ ገብረኪዳንም ፋንታም ሁሴም በሁኑ ዝግጅት አንድ መፍትሔ ይገኛል አሉርፎ ተነሳንና አሥመራ ፄድን ከዚያ በፊት እንግዲህ እኔ በሥራቸው ጣልቃ ለመግባት ሳይሆን የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ነኝ ኃላፊነት አለብኝ አንዳ ንድ ነገር ሲደረግ በተለይ ዘመቻቸው ሲከሽፍ መንግሥቱ ጣልቃ እየገባብን ነው። » ስል የለም ሁልጊዜ እነሱን ድንክ አድርህ ለሁሉ ነገር አንተ ክሬዲት የምታገኝበት ነው የሚመስላቸው ስለዚህ ይሄንን ተውላቸው ይለኛል ተመለስኩ ጦርነቱ ተጀመረ አጀማመሩ ጥሩ ነበርች መሣሪያውም ምኑም ሁሉ ነገር በገፍ ቀርቧል በውነቱ ለድልም ተቃርበው ነበር የመጨረሻው ውጤቱ ግን አንዳልሆነ ሆነ ሳይንስ መሠረት ጦርነት ሲጀመር ሠራዊት ይክ ጋጃል መጀመሪያ ዕቅድ ይወጣል በዚያ መሠረት እከሌ በዚህ ትሠለፋለህ እከሌ በዚያ ትሠለፋለህ መነሻህ ይፄ ነው ግብህ ያ ይሆናል» የሚለው ነገር ሁሉ በካርታም በመሬትም ላይ ይዘጋጃል ይፄ አንድ ነገር ነው ከዚያ በኋላ የመጀመሪያዋ ጥይት ተተክላ ፍልሚያው ይጀመራል ከዚያ በኋላ በጦርነቱ ሂደት ውስጥ ነገሮች በፍጥነት ይለዋወጣሉ ቦታው ይለወጣል የመሣሪያው ዓይነት ይለወጣል አንዱ ጦር እንደታሰበው ሳይሆን ቀርቶ ያፈገፍጋል ሌላው ቀንቶት ይሄዳል አንዱ ይከበባል ወይ ይቆረጣል በዚህን ጊዜ እንግዲህ ወዲያውኑ ሁኔታውን ቃኝቶ ፈጣን አርምጃ መውሰድ ነው የሚያስፈልገው ይፄን ጊዜ ነው ትልቁ የጦር አመራር መው ሰድነው የሚያስፈልገው ይፄን ጊዜ ነው ትልቁ የጦር አመራር ጥበብና ችሎታ የሚታየው የአንድ የጦር መሪ ችሎታና ብቃት የሚ ለካው ያንን ተለዋጭ ሁኔታ ፈጥኖ ተቆጣጥሮ ሌላ መፍትሔ በማም ጣት ችግሩን መፍታት ሲችል ነው ተለዋዋጩን ሁኔታ ወዲያውኑ እየተከታተሉ በዚያው ባስፈላጊው መጠን ደግሞ የሚቀርበውን ተጠባ ባቂ ጦር የማምጣት ጉዳይ በጊዜው መስጠት ያለበትን ውሳኔ የመወ ሰን ጉዳይ መሣሪያ ያስፈልግ እንደሆነ የማቅረብ ነገር የሰው ኃይል አንደሆነ የማቅረብ ነገር የመተባበርና የመረዳዳት ነገር ከሆነ ቶሎ ፅዝና ቁጥጥሩን የማጠናከር ነገር ይሄንን ተከታታዩንና በጠርነቱ ሂደት ውስጥ የሚፈጠረውን ነገር በመፈፀሙ ላይ ጨርሶ ዜሮ ወጡ ፌይል አደረጉ ያ የተሰለፈው ሠራዊት አጀማመሩ መንፈሱ ለድል መጓጓቱ ነ ። አንድ ሰው አይደለሁም እንዴ። እያለ ጄኔራል መርዕድ ብዙ ጊዜ ይናገራል ማንም ከመመደቡ በፊት «ይፄ እኮ ፖለቷካዊ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አንድነት ያላት ፃገር መገን ጠልን ከሚያራምዱ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር የምታደርገው ፍል ሚያ ስለሆነ ሙሉ በሙሉ አርሚውን ብቻ የሚመለከት አይደሰለም ፖሊሉሱንም ገበሬውንም ሕዝባዊ ሠራዊቱንም ባጠቃላይ ሕዝቡን አካቶ መታገልን ይጠይቃል» ስንል በዚህ ይስማማሉ ለምሳሌ ወታደር ለመመልመል እኛን የሚያዳምጠን የለም ካድሬዎቹ ከሌሉ አስተዳዳሪዎቹ ከሌሉ በነሱ ካልተረዳን በስተቀር ሕዝቡ ውስጥ ገብተን መመልመል አንችልም ይላሉ ይፄ ሁሉ ችግር ስላለ ኤርት ራን በአንድ የተማከለ ዕዝ አድርገን ፖለቲካውንም ማህበራዊውንም ወታደራዊውንም አመራር አጣምሮ የሚመራ አስተዳደር ይቋቋም» ተባለ ለዚህ ነው ተስፋዬ ገብረኪዳን የተሾመው በተመሳሳይ ሁኔታ ትግራይ ውስጥም ተመሳሳይ ችግር ሲፈጠር አስተዳደሩን በአንድ ማዋቀር ግድ ሆኖብናል ሁለት ወይም ሦስት ስው በኃላፊነት ሲቀመጥ እርስ በርስ መባላት ነው አገሩ የሚጠ ቃው በአንድ ወንበዴ ነው አካባቢው ያለበት ችግር አንድ ነው ለችግሩ መፍትሔ ማምጣት ያለባቸው ሰዎች ግን ተከፋፍለው በየፊ ናቸው የተለያየ ሥራ ነው የሚሠሩት ስለዚህ ትግራይም ይማከል ሲባል ለገሠ አስፋው ተመደበ አሱ እንግዲህ የፖለቲካውን ጉዳይ እንዲያማክል አስተባባሪ ሆኖ ነው የፄደው የጦሩ አዛዥ ጄኔራል ሙላቱ ነጋሽ ለገሠን ስለማይወዱት ብቻ እሱ የሚወድቅበትን መን ገድ ሲጭሩ ነው የሚያድሩት ለሽንፈታችን ትልቁ ምክንያት ግን ከወንበዴ ጋር በመመሳጠር ይህ ነው የማይባል ጉዳት ያደረሱብን የወገን ጠላቶች ክህደት ነው የራሳቸውን መንግሥትና ፓርቲ ለማፍረስ ባደረጉት ዱለታ ለወንበዴ ድልን በሳህን አድርገው አቅርበውለታል ሠራዊቱን በውስጡ ሆነው አደንዝዘውታል ቦታውን እየለቀቀ እንዲያፈገፍግ እያደረጉ ጠቃሚ የሆኑ ስትራቴጂክ ቦታዎችን ለወንበዴ እንዲያገለግሉ በተለያዩ ምክን ያቶች እየተወ እንዲፄድ ትዕዛዝ ይሰጡ ነበር እንዲማረርና የተዋ ጊነት ስሜቱ እንዲዳከም ሥርዓት አእንዲጓደል አድርገዋል ደሞዝ በሰዓቱ አይከፈለውም ለሠራዊቱ ይደረግ የነበረውን እንክብካቤ ዛሬ በወያኔ በረት የታጎሩት ባለሥልጣኖችም ሆኑ በሕይወት ያሉ የጦር አለቆች ያውቃሉ የሲቪል ኢኩኖሚውና አስተዳደሩ አመራር ላይ ከነበሩ ጓዶች ጋር ስብሰባ ስንቀመጥ ልክ እንደ ሁለት ወገን የተለያየ ነገር ይዘን ነበር የምንከራክረው እነሱ በቪች አገር አቅም ይፄ ሁሉ ነገር ይፄ ሁሉ ገንዘብ ከየት ይመጣል። የምንታገለው ለአንድ ግለሰብ ሥልጣን ነው የሚለውን ቅስቀሳ ሁሉም ባይቀበ ለውም የተወሰኑትን ለመፈንቅለ መንግሥት እንዲነሳሱ አድርጓቸ ዋልፎ ከዚህ በኋላ ደግሞ የተቀነባበረው ሻጥር ቀጠለ ትግራይ ለም ላሌ በጦርነት አይደለም የተለቀቀው ቶ ፅዕቲ ሰፅታ ደንረች ትግራደ ፅምን ተሰቀቀ መንግሥቱ የትግራይ መለቀቅ ማለት የወታደራዊ ሽንፈታችን መደመደሚያ ማለት ነው ኤርትራ ውስጥ የነበረው ሁለተኛው አብዮታዊ ሠራዊታችን ያለምንም ማጋነን በብዛቱም በትጥቁም ለሌላ ሠላሣ ዓመት ወንበዴን ቢዋጋ በምንም ዓይነት ሊሽነፍ አይችልም ነበር ወያኔን ፈጥሮ እሱም በተራው አድጎና ጎልብቶ መሐል ኢት ዮጵያን ከሰሜን ኢትዮጵያ የሚያገናኘውን መንገድ ለመዝጋትና ለማ ወክ ከተቻለ በኋላ ለኤርትራ ገንጣዮች የተፈጠረው አመቺ ሁኔታ ለሠራዊታችን በጣም አስቸጋሪ ነበር ለኛም ለእደላ አቅርቦት ከባድ መሆኑ ትልቁ ችግር ነበር ቀደም ሲል በትግራይ ውስጥ ጦር አልነበረንም ግፋ ቢል ከአንድ ክፍለ ጦር በላይ ወታደር ኖሮን አያውቅም መጀመሪያ ላይ እንዳ ውም ሠራዊት የሚባል አልነበረንም ምክንያቱም ትግራይ ይገነ ጠላል ትግራይ ከኤርትራ ገንጣዮች ጋር ያብራል የሚል ሥጋት ጨርሶ አልነበረንም ካገሩ ተወላጆች ጓዶቻችንም የሚቀርብልን ይህንኑ አስተሳሰባችንን የሜደግፍ ነበር እኔ ራሴ በቦታው ተገኝቼ ያየሁት ሁኔታ ትግራይ ይከዳል የሚለውን አስተሳሰብ የሚያንፀባርቅ አልነበረም ሴቱ ተደራጅቶ ለቁስለኛ ባቅሙ ቤት ያፈራውን ፈትፍቶ አጥሚቱን ሰርቶ ሆስፒታል ቁስለኞችን ይመግብ ነበር የቁስለኛ ልብስ እየወሰደ ያጥብ ነበር ወጣቱ ከመሐል ሣገር ፄዶ ትግሪኛ የማይችለውን ሠራዊት በትርጉም እየረዳ መንገድ እየመራ ያደረገው ተሳትፎ ቀላል አልነበረም በሕዝባዊ ሠራዊት ውስጥ ከሚደረገው ተሳትፎ ሌላ ስለዚህ ትግራይን በወንበዴነት መገመት ኢትዮጵያዊነቱንም መጠራጠር የሚያስችል ምንም ምክንያት አልነ በረም ወንበዴው በዚያ ሕዝብ ውስጥ ቦታ አግኝቶ ሰዉን አሳስቶ ለጥፋት ያነሳሳል የሚለውን ለማመን አስቸጋሪ ስለነበር እኛ በትግ ራይ ውስጥ ወታደራዊ ተፅዕኖ አላደረግንም ትግራይ እንደ አዲስ አበባ የምናየው አገራችን ወንዛችን ነው ይፄ በወያኔ አሁን እንደሚወራው ጉራ ከንቱ ወሬ ነው እንዲህ አድርገን እንዲህ ፈጥረን ታግለን ሞተን ወድቀን ተነስተን የሚባለውን ነገር ሌላ ሰው ቢያወራ ምንም አይደል ወያኔ ሲያወራ ግን በጣም እደነቃለሁ የትግራይን ሕዝብ ፈጃት በጦርነት ተቆላ ተ የሚባለው ሁሉ በፍፁም ውሸት ነው በትግራይ ላይ ሠራዊ ታችን አልዘመተም ቁምና ጥላቻም አልነበረንም በኤርትራም ቢሆን ሠራ ዊቱ ከሕዝቡ የተጋባና የተዋለደ ነው ከትግራይ የወጡ ጀግኖ ችና ከሁለቱም ግምባር ለኢትዮጵያ የተሰለፉ የተዋደቁና የተሰ ዜጎች ቁጥር ከሌሎች ቢበዛ እንጂ አያንስም ምናልባት ማለት የሚቻል ነገር ቢኖር ወያኔ እያደገና እየተስፋፋ ሲሄድ ተገቢውን ትኩረት ያለመስጠታችን ነው በኛ በኩል የዘር ልዩነት የሚባል ነገር ቦታ ስለሌለው በፓርቲያችንና በሥርዓተ መንግ ሥቱ መዋቅር ውስጥ የነበረው የትግራይ ተወላጅ ብዙ ነበርመላ ለመሳ ነው በስተመጨረሻ እንዳየነው የወንበዴ ሰላዮች ፓርቲያች ውስጥ ገብተዋል እኒቢሮ ውስጥ ሳይቀር ገብተዋል ቶቅ ቶተራፀ ቦሃሰቀቀው ወታደራዊ ለሰመሪረ ሰመሰዕጠቶ ቋቁ ያፅያኑ ፅዎትች መመደዎ ጎፁሁ ዘአደም ያገምባርድ ቀደም ሟቋዋ ፅንዳ ፅቓ «ው ናው ዝት ከሚወቀፅተ መንግሥቱ መጀመሪያ ነገር ጓድ ለገሠ እዚያ እንዴት ደንግ ። እንዳውም እኛን ያስጠቃን በፍጥነት ካንዱ ነጥብ ወደ ሌላው ያለመንቀሳቀሳችን ነው ሌላው መስና ነው እውነቱን ለመናገር በሠራዊቱ ውስጥ የነበ ረው ሙስና በጣም የተወሰነ ነበር በአንፃራዊነት ሲታይ ይህን ያህል የጎላ አልነበረምእስከነጭራሹ የለም ብሎ ለማስተባበልም አይደለም ሙስና ነበረ እሱውም ወደመጨረሻው አካባቢ ነው እየባሰበት የመ ጣው የሚመዘበረውም የለውም ወታደሩ ንግድ አያካሂድ እርሻ የለው ባጠቃላይ ጠመንጃ ይዞ ላገሩ ሏሞት ድንበሩ ሳይ የቆመ ሠራዊት ነው ፃገሩን መዝባሪ ነው ሊባል አይችልም ነገር ዓን ጦር ግምባር ከነበሩት የጦር አለቆች አንዳንዶቹ የሠ ሩት መሠሪ ተግባር አሌ ሊባል አይችልም ይፄ ብርፄድ ትደመስስ ይሄ ሻለቃ ተደመሰስ ይባላል ያንን ለበላይ ሳያሳውቁ በዚያ ስም የሚመጣውን ደሞዝ ሙልጭ አድርገው ይበላሉ የሠራዊቱን ከንቅ የሠራዊቱን መሣሪያ ሽጠው ኪላቸው ጀርፖሉ በአንድ ወቅት ነዳጅ በአውሮፕላን ሲላክ መጠኑ እንዲታወቅና ለኢንስፔክተሮች ለመቆጣጠር እንዲያመች ቀለም ቀቡና ላኩልን ተባለአዲስ አበባ ውስጥ የነዳጅ አጥረት ሆኖ ሕዝቡን በኮታና በራሽን ታቅ በርኃዎ ምቶ ሰሪዊፉ ውድቅቶ ዘኗተኛ ለሰታሞፅያ ዕድረግፅ የሜታቶ ንፈቶ ቦደረፅዕው ፀቦቶ ሺሮው መንግሥቱ ለሠራዊቱ ውድቀት ከፍተኛ አስተዋፅዖ ያደረገው ሸንፈት የደረሰብን ምፅዋ ላይ ነው የጦሩ አዛዥች ስትራቴጂያችን ምን እንደሆነ ጠንቅቀው ያውቃሉ የበላይነቱን ብንይዝና ብናሸንፍ ከወታደራዊ ድሎቻችን ቅድሚያ የምንሰጣቸው ምን እንደሆኑ ቁጭ አድርገን በጽሑፍ ሰጥተናቸዋል በጥናት ላይ ተመሥርቶ ነው ብን ሸነፍም እንደዚያው ቅደም ተከተል አውጥተንለታል ማለትም የአጭ ርና የረጂም ጊዜ ውጊያ ለማድረግ ቦታ መምረጥ ግድ ቢሆንብን ቆላውን እጅ ማሜድረግ እንዳሰብን አምነንበታል ምንጊዜም ችግር የሚመጣው አከአቀቁላው ነው አብዛኛው የወንበ ዴው ማሰልጠኛ ሠፈር ያለው ሱዳን ውስጥ ነው የትጥቅና የስንቅ ዕደላ መሥመሩ የሚያልፈው በዚያ ነው የሕክምና ማዕከሉ የሚገ ኘው ስዳን ነውወደውጪ አገር መሸጋገሪያመንደርደሪያውም በዚያ በኩል ነው ከሱዳን የሚፈሰውን የወንበዴ ጎርፍ ነው እኛ አፋቤት አዚያ አዘቅት ውስጥ ቁጭ ብለን ስንቀበል የኖርነው ከአፋቤት በላይ ያለው የማኦ ሸለቆና የናቅፋ ከፍተኛ መሬት በሙሉ ወንበዴ የሚተራ መስበት ነው እነሱን ከዚያ ጠራርጎ ለማውጣት ሁኔታው እስኪስተ ካከል ድረስ መጠበቅ ያስፈልጋል በዚያው አንፃር ደግሞ የወንበዴ ግቡ አሥመራንና ምፅዋን መያዝ ስለሆነ ወደዚያ እንዳይመጣ በቆላውና በደጋው መካከል ያሉት መሬቶች ወኃኝነት ነበራቸው ስለዚህ ጠላትን ከናቅፋ ከባርካና ከአ ቆርዳት አካባቢ ማስወጣት ያስፈልጋል ይፄ የማይቻል የሆነ እን ደሆነ ደግሞ በምንም ሁኔታ ከቀላው ወደደጋው እንዳይሻገር መዝጋት ያስፈልጋል ከረንን እንዳያልፍ አድርጎ ያንን የመጨረሻ የመከላከያ ሥፍሏ ከማድረግ ሌላ አማራጭ አልነበረም ይፄ ያልሆነ እንደሆነ አሥመራ እንዳይያዝ ወደመከላከል ልንፄድ ነው አሥመራ ቢያዝ ምፅዋ እንዳይያዝ የመጨረሻ መሟሟቻችን ይሆናል ማለት ነው ምፅዋ ከተያዘ ሁሉም ነገር አለቀለት ማለት ነው ከየብሱ አስወጥ ተው ባሕር ከወረወሩንበኋላ መመለስ የማይታሰብ ነገር ነው ምፅዋ እስካለን ድረስ ራሱ ወንበዴው በዚያው በየብስና በሱዳን በኩል ከሚያ ገኘው ውስን ዕደሳና አቅም ግምባታ በስተቀር ከውጪው ዓለም ዕር ዳታ የሚያገኝበት መንገድ የለም እኛ ደግሞ ባሕሩን በቁጥጥራችን ሥር አድርገን ከመሐል አገር የሚያስፈልገንን እያቀረብን የተነጠቅነውን ድል እንደገና ማስመለስ እንችላለን ከምፅዋ ከወጣን ግን አለቀ ደቀቀ ከኤርትራ መውጣት ማለት ነው ስለዚህ «አንደኛ ከረን ከረን ቢወድቅ አሥመራ አሥመራ ከተያዘ ደግሞ ምፅዋን መልቀቅ የለብንም» ብለን ነው ያቀድነው። ይሄንን ለአዛዝች አሳውቀናል የሚገርመው ነገር የመጨረሻ መከላከል ይደረግበታል ያልነው ምዕዋ በመጀመሪያ ተያዘና ቁጭ አለ በቃ እዚያ ሳይ አከተመጮ ከዚያ በኋላ ሁሉም ነገር ተዘጋ ለሠራዊታችን ስንቅ የምናቀብሰው በአውሮ ፕላን ሆነ እኛ አውሮፕላን ሠሪ አይደለንም ወይም ነዳጅ ከደጃችን አንቀዳም በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ለዚያ ሁሉ ሠራዊት አዚያ ላለው ነዋሪ ሁሉ ከጨው ከስኳር ጀምሮ ሁሉን ነገር በአውሮፕላን ማጓጓዝ ጀመርን መሣሪያ ሆነ ጥይት ሆነ ስንቅ በአውሮፕላን የነበረን አልበቃ ብሎ ዓለም አቀፍ ጉዞዎችን እየሠረዝን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ማጓጓዝ ገባን ይፄ አልበቃ ሲለን እየተከራየን ማመላለስ ጀመርን ያኔ ነው ጦርነቱ ያለቀው ከዚያ በፊት ትልቅ ሽንፈት የደረሰብን ናቅፍና አፋቤት ላይ ነበር የኤርትራ ሰሜናዊ መሬት እንደሰንሰለት ተያይዘው እንደ ሻኛ በቆሙ ተራሮች የተሞላ ነው በስተምሥራቅ ከቀይ ባሕር ጋር እየተ ዋሰነ በአልጌና አድርጎ እስከ ቃሮራ ሱዳን ጠረፍ ድረስ የሚፄደው አንዱ የናቅፋ ክንፍ ነው በስተምዕራብ በከርከበት አቅጣጫ እንዲሁም በአቆርዳት በኩል ወደ በረፃውና ወደ ሱዳን የሚያስኬደው ነው አካባ ቢው ሜዳማ ቢሆንም ዙሪያውን እንደሰንሰለት በተያያዙ ተራሮች የተከበበ ነው ተራሮቹ በእርከን እያደጉ መጥተው ከሰማይ ጋር ሊገ ጥሙ የደረሱ መስለው አግጥጠው የቆሙ ናቸውካልተጠጉ በስተቀር ምንም ነገር ማየት አይቻልም ወደዚያ ሲኬድ ያዘቀዝቃል ወደ ላይ እየገፋ ይሄድና እዚያ ሲደርስ እንደገና ወደታች ቁልቁል ይወርዳል እንግዲህ ከዚያ በኋላ ነው ሱዳን ድንበር ሲደርስ ተራራው እየቀረ ሜዳ የሚገኘው በጁኔራል ቁምላቸው ደጀኔ ይታዘዝ የነበረው ጦር የሚገኘው በዚህ በኩል ማለትም ከርከበት ግምባር ላይ ነው ጄኔራል አበራ አበበ የነበረበት የአልፄና ግምባር ነው አፋቤት ላይ ያለው ናደው ጦር ነው በነዚህ መሐልወደከረን በኩል መሳህሊት የሚባለው ያካለ ጉዛይ ከፍተኛ መሬት የደጋው መግቢያ በር ነው እነዚህን ስናይ የትራያንግል መልክ ይዘው የተቀመጡ ስትራቴጂክ ቦታዎች ናቸው በስተምዕራብ ከርከበትበስተሰሜን አልጌና ከዚያ ዝቅ ሲል አፋቤት ከታች የመሳህሲት ግምባር ናቸው እንግዲህ እነዚህ ግምባሮች አንዱ ካንዱ በመተጋገዝ ጠላት በመሐል ቆርጦ እንዳይገባ ሰፍተው መያዝ ይጠበቅባቸዋል የወንበዴው ሠራዊት ጄኔራል ታሪኩ ላይኔን እያመሰገነ ከናደው ጦር እየከዱም ሆነ እየተማረኩ በፄዱ ሰዎች አማካኝነት ምስጢራ ችንን ጠቅላላ አውቆታልመገናኛ ያለበትንየፅዙ ሰንሠለት ያለበትን ፈንጂዎች የተጠመዱበትን መከላከያ ምሽጋችን ያለበትን የጥይት ክምችታችንስንቃችንና ነዳጃችን ያለበትን በሙሉ አውቆታል ከኛ ከድተው የሄዱት ሰዎች ለወንበዴ ነግረዋል ጭራሽ መንገድ እየመሩ ለተት አድርገው አመጧቸው መጀመሪያ ዋናውን የዕዙን መምሪያ ከጀርባው ዞረው በመምታት ብትንትኑን አወጡት ሪፅዙ ሲመታና ሠራዊቱን መምራትና ማዋጋት ሲሳነው ጦሩ ተተረማመሰ አንድ ጦር ቢሸነፍ እንኳን በወግ የሚደረግ ስልታዊ ማፈግፈግ እኮ አለ ያ ጦር ግን ያለ ሥርዓትና ያለዕዝ እየተናደ ግልብጥ ብሎ ሲመጣ ወንበዴ መንገዱን አስቀድሞ ቆርጦታል እዚያ ተኝቶ እየጠበቀ የሚ መጣውን መረሽን ሆነ ውጊያ አይደለም ርሸና ነበር ሁሉ ነገር ድብልቅልቁ ወጥቷል ግንኙነት የለምን የለ እርስ በርሱ የተጫረሰወ የወገን ጦር ራሱ ቁጥሩ ቀላል አይደለምመሪውና ተመሪው ተለያይቷል ጄኔራል ውበቱ የሚባለው ተነስቶ በግመል አመለጠ። እዚያ የነበሩ የሶቭየት አማካሪዎች ሲሸሹ ደክሟቸው ተያዙ ተማረኩ ከአፋቤት በስተሰሜን በኩብኩብ በኩል አልፎ ወደቀኝ ሲል ከምጨዋ የሚባል ቦታ አሰለ ከዚያ ተነስቶ ወደባሕሩ ለመድረስ ሩቅ አይደለም በተራራ የተከበበ በር ነው ቦታው አደገኛ በመሆኑ አንደ ኛው ተራራ ላይ በሚገባ የሰለጠነ ደምበኛ የኮማንዶ ጦር አስቀም ጠናል ወጣ ብሎ ወደ ባሕሩ አቅጣጫ ሜዳው ሳይ ደግሞ በብረት ለበስ የተጠናከረ ጦር ነበረን ይፄእንግዲህ የናደውን ቀኝ ክንፍ የሚ ጠብቅፅት ነው ይሄንን ጦር አንስተው ግማሹን እዚህ ግማሹን አዚያ በታቸነው ዋናውን በር ክፍት አድርገው የናደውን ጀርባ ገል በው ሰጥተውታልስሕተት ብቻ ሳይሆን ክህደት ነው መሣሪያችን ስንቃችን ምናችን የነበረው እዚያ ነበር ሻዕቢያ የጥይት ተራራ ነው የተረከበው የመሣሪያ ዓይነት ነው የሰጠነው አፋቤት ላይ ያጋጠመን ካቅም በላይ በሆነ ምክንያት የደረሰ ሽን ፈት አልነበረም ከኛ ሠራዊት የበለጠ ወኔ ወይም ጀግንነት ያለው ጠላት ገጥሞን አይደለም የረቀቀ ወታደራዊ ሳይንስና ስልት የሚጠ ይቅ አስቸጋሪ ጦርነት እንኳን አልነበረም ማንኛውም ወታደር ማንኛውም የጦር አለቃ የሚያውቀው ወታደራዊ ታክቲክ አለ ጠላቴን ስገጥም መጀመሪያ ራሴን ጠብቄ ነው ግራዬን መጠበቅ አለብኝቀሼን መጠበቅ አለብኝስንት ተማርንተመራመርን የሚሉት ቀርቶ ይሄን የማይረዳ ተራ ወታደር የለም ይፄን ካላደረግሁ ጎሬላ ጦርነት ነው መጥቶ ይቆርጠኛል አናቴን ይመታኛል ጠቅላላ ጦሩን የሚያንቀሳቅሰው አናቱ ዕዙ ከተመታ ያ ጦር አለቀለት ማለት ነው አፋቤት ላይ የተፈፀመው ይሄው ነው ይፄኛው እዚያ ላይ ይተኩ ሳል ያኛው እዚህኛው ላይ ይተኩሳል የተረፈውን ሻዕቢያ ይጠርጋል በቃ ሁሉም ነገር በዚህ ዓይነት አከተመለት አፋቤት ሲደመሰስ የተፈጠረው አሳሳቢ ሁኔታ ወንበዴ መሳህ ሊትንና አቆርዳትን የዘጋ እንደሆነ የሚለው ነው ተሰነይ ላይ በሱዳን በኩል ሜዳማ ስለሆነ በዚያ የሚመጣውን ወንበዴ ለመመክት ያስቀ መጥነው ከሐረር የመጣ ሜካናይዝድ የታንክ ክፍለ ጦር አለ አዛዢ ኩሎኔል መስፍን ይባላል ጠላት የመሳህሊትን በር ቢዘጋ ሠራዊቱ ይቆረጣል ነዳጅ ቀለብ ጥይት ካላገኘ ለወንበዴ አንዲት ጥይት መተኮስ እንኳን ሳያስፈልገው አጁን ይሰጣል ማለት ነው ይፄ ማለት ምዕራባዊ ኤርትራን በሙሉ አስረከብን ማለት ነው ምፅዋ ካለው ኮርና ደጋው አካባቢ ካለው ሠራዊት በስተቀር ሌላ ምንም የለንም ስለዚህ በአቆርዳትና በመሳህሊት ጦር ለማጠናከርና ወንበዴ ወደ አሥመራ እንዳያልፍ ለመዝጋት ያሉትን አንበሳው ሦስተኛ ክፍለ ጦርንና አየር ወለድን አስመጣን አቆርዳትና መሳህሊት ላይ ከፍተኛ ውጊያ ተደረገ ከሱዳን አቅጣጫ ወንበዴው ድል አስክሮት ግልብጥ ብሎ መጥቶ ሜዳው ላይ ተመስጓል ተሰነይ ያለው ሜካናይዝዱ ክፍለ ጦር ሜዳው ይመቸዋል አዚያ ፄዶ ወንበዴውን እንዲመታው ነበር የተፈለገውታንክ ፍጥነቱ እጅግም ስለሆነ በሰዓት ሰባት ወይም ስምንት ኪሎ ሜትር ቢሄድ ነው በቀን ኪሎ ሜትር ቢጓዝ ቢያ ንስ በ ሰዓት ውስጥ ክፍለ ጦሩ እዚያ የታዘዘበት ቦታ ላይ መድረስ ነበረበት ተሰነይ ላይ ታንካቸውን ገጥግጠው ቁጭ ያሉት የኛ ጉዶች መቺ ኃይል ነው ተብሎ የተቀመጠውን ሠራዊት ይዘው በስድስተኛው ቀን ደረሱቆ ነዳጅ የላቸው ታንኩ ባትሪ የለው ተሽከርካሪዎቹ ጎማ የላቸው በቸርኬያቸው ነው የቆሙት ጎማውን እየፈቱ አረቂና ጂን ለሚያመላልሱላቸው መኪናዎች ገጥመውት በኮንሾይ ፄደዋል ተነሱ ሲባል እንዴት ይንቀሳቀሱ። » ብለው አንዳንድ ሴራ ኣሉ አለኝ ይፄውም የሕዝባዊ ሠራዊት ማደራጃ ተቋም ኃላፊ ያደረግነው ጄኔራል ሥዩም የአየር ኃይል አዛዥ የሆነው ጄኔራል ታ ዳያሪዕ ሪምኃ መንግሥቱ አይደለም ከሱ በፊት የነበረው ጄኔራል ፋንታ በላይ ነው እሱና ጄኔራል መርፅድ ንጉጫ መፈንቅለ መንግሥት ያውጠነጥናሉ ብሎ አምባሳደሩ ነገረኝ በኬኪጂቢ በኩል መረጃ ደር ሶት መሆን አለበት ወዲያውኑ ስብሰባው ፅረፍት እንዲወጣ አድ ርጌ የዚያን ጊዜ እንግዲህ እየሳቁ ኩሎኔል ተስፋዬ ወልደሥላሴ የአገር ደህንነት ኃላፊ በመሆኑ ለብቻው ጠርቼ አነጋገርኩት አሁን መለስ ብዬ ሳስበው የሚገርመኝ ነገር ቢኖር እነዚያ መፈን ቅለ መንግሥት ሊያደርጉ ነው የተባሉት ሰዎች እዚያው ስብሰባ ላይ አብረውኝ ቁጭ ብለዋል እኮ። ይሄ ከርዕዮተ ዓለም አንፃር የሚታ ይበት ምክንያት አይገባኝም አያለ ብዙ ጊዜ በራሽያኖቹ ላይ ወቀሳ በማቅረብ ልዩነቱን ያስረዳ ነበር ታዲያ እነሺህ ሁሉ ነገሮች በአአምሮዬ እየመጡ አምባሳደሩ የነ ገረኝን ማመን አቃተኝ ከዚህ ይልቅ እውነትም እነዚህ ሰዎች ራሺ ያዎቹን ጄኔራሎቹን ሊያጠፏቸው ተነስተዋል ወደሚለው ፃሳብ አደላሁ ተስፋዬ ወልደሥላሴን በተከታዮቹ ቀናት ሳነጋግረው እንደዚህ አለኝ ይፄ የተጋነነ ነገር ነው እንዲህ ዓይነት ነገር በኔ መረጃ የለም የሆነ ሆኖ ግን አልፎ አልፎ ኮድ በመሰለ ነገረ በስልክ ይነጋ ገራሉ ለምሳሌ ከኤርትራ ሐረር ጄኔራል መርዕድ ንጉሜና ጄኔራል ደምሴ ቡልቶ የሚጨዋወቱበት ቋንቋ አለ በዚያ አዘውትረው ይነጋ ራሉ ይፄ የጓደኝነት ሊሆን ይችላል ለማንኛውም እከታተላለሁ ከዚህ ሌላ ያስጠነቀቀኝ ነገር የለም ሶቭየቶች ምንም ዛሬ ጊዜ ቢለዋወጥና በውርደት ተሽመድም ደው አሁን ያሉበት ሁኔታ ሳላይ ራሳቸውን ቢጥሉም በአብዛኛው ለኢት ዮጵያ የሠሩትን በጎ ተግባር ያሳዩትን ለጋሥነት በቀውጢ ጊዜ የስጡንን ድጋፍ መርሳት የለብንም የኢትዮጵያ ሕዝብ ባስጾለታ ዎች ናቸው አገራችን ሁልጊዜ በጠላቶቿም የምትፈተነው በመከላ ከያ ረገድ ነው በታሪካችን በጠላት ተከበን ሳለ ነፍስ አድን የመሣሪያ ድጋፍ የሰጠን ፃገር ቢኖር ራሺያ በቅድሚያ ትጠቀሳለች በኋላ በደረ ሰው ነገር ብንጎዳም የሶሻሊዝምን የእድገት አቅጣጫ ያልደገፉ ኢትዮ ጵያውያንቢኖሩም ይኹ ሐቅ ሊካድ አይችልም ይሄንን ካልኩ በኋላ ራሽያኖች ለጋስነታቸውንና አንድን ነገር ለማስፈፀም ከተነሱ ያላቸውን ቆራጥነት ባደንቅም በተንኮል ደግሞ አደገኝነታቸው የዚያኑ ያህል ነበር የሚያሠጋኝ አንዳንድ ቦታ ላይ ሰው ሽመለቐወጥና ለነሱ የሚስማማቸውን አሻንጉሲት ለማስቀመጥ የማያደርጉት ጥረት የለም በኔ በራሴ ላይ ለተወሰነ ጊዜ የተካሄደ ዘመቻ ነበር ስለዚህ እነፒህን ወገኖቼን በዚህ መረጃ ብቻ በጠላትነት ለማየትና አሳልፌ ሰመስጠት ዝግጁ አልነበርኩም ጊዜ ገዝቼና ነገሩን በሚገባ ግራ ቀኝ አይቼ የእነሺሂህን ሰዎች ዓላማ በቅጡ እስክረዳ ድረስ ምንም ነገር ላለማድረግ ወስጌ ዝም አልኩ የሆነ ሆኖ ግን የተወሰነ ጥንቃቄ ይደረግ ነበር እነሱ ከወሰ ድነው ጥንቃቄ አንፃር እንዲሁም ሠራዊቱና ሕዝቡ ለኔ ከሚሰጠው ድጋፍ አኳያ ያቀዱትን ታክቲክና ስልታቸውን የቀየሩ ይመስለኛል በኋላ እንዳየነው ግንእየሳቁ የትም ቦታ ያልተሞከረ የልጆች ጨዋታ ሆነ እነሱ የተራቀቀ ስልት ነው ብለው ይሆናል እንደኔ ግን በጣም የደኸየና በነሱ ጭንቅላት ሊሠራ ቀርቶ ሊታሰብ የማይገባ ዕቅድ ነበር ያወጡት በኋላም ውጤቱ ታይቷል ይሄንን ተስፋዬ መልሶ ያቅር ብላቸው አያቅርብላቸው ምንም ማረጋገጫ ስለሌለኝ የማውቀው ነገር የለም የሚገርመኝ ግን ከዚያ በኋላ ባሉት ቀናት እየመጡ ስለኔ ጥሩ ነገር መናገር በጎ ነገር ማማከር ታማኝነታቸውን መግለፅና እን ዳውም አልፎ አልፎ ትንሽ የተንዛዛ ውዳሴ ማሰማት አመጡ እን ዲህ ያለውን ነገር ስሰማና ሳይ ምንድነው ከወትሮው የተለየ እንዲህ ያለ ያልተለመደ ነገር። ብዬ ራሴን ጠየቅሁ ለምሳሌ ከመካከላቸው አንዱ መፈንቅለ መንግሥቱ የተካሄደ ዕለት ወደ ጀርመን አገር ልፄድ ስል ከርስዎ ሊያጣሉኝና አደጋ ላይ ሊጥሉኝ ነው የሚፈልጉት እኔ መተማመኛዬ እርስዎ ነዎት እርስዎ ካልጠበቁኝ ምናምን እስከ ማለት ደርሶ ነበር ዝም ብሎ ነው ትዝ ይለኛል የምንነጋገረው ስለሌላ ሥራ ጉዳይ ነበር እና ይፄንን ጣል አድርጎ ፄደ ዝም ብዬ አስተውል ነበር በሌላ በኩል ደግሞ የደህንነት ሰዎች ሁኔታውን በጥንቃቄ እንዲከታተሉ ከማድረግ አልተቦከነም ይህንን መፈንቅለ መንግሥት ሊያደርጉ ያሰቡትና የሞከሩትም ትግራይን ካስለቀቁ በኋላ ነው በነሱ አስተሳሰብ ሠራዊቱ ሞራሉ ወድቆ ዲሲፕሊኑ ላልቶ ስለተበሳጨ አንዳንድ መንግሥት በደለን ወይም አላሟላልንም የሚለውን ጥያቄ እንዲያነሳ ለመገፋፋት ሁኒ ታው ያመች ነበር ሠራዊቱ ተሰላችቷል ደክሟል ስለዚህ ሠላም አናመጣልኝለን ካልነው ይተባበረናል ብለው አምነዋል ግንቦት እኒ ለዚሁ ሠራዊትና ለፃገር ግምባታ የልመና ኮሮጆዬን ይዝ ምሥራቅ ጀርመን ልፄድ ተነሳሁ በወጣው ፕሮግ ራም መሠረት ከጠዋቱ ሦስት ሰዓት ይበራል ሲባል በልዩ ልዩ ሥራ ምክንያት እስከ ስድስት ሰዓት ቆየሁ በዚህ ጊዜ አንደተለመደው ባካባቢው ያሉ ከፍተኛ ባለሥልጣኖች ሥራ ያልበቫባቸው ሊሸኙኝ መጡ በነገራችን ሳይ እኔ ይሄንን አልጠይቅም ማንም ባይሸኘኝ ግድ የለኝም እንዲያደርጉልኝም አልፈልግም ነገር ግን የፕሮቶኮል ሰዎች ሥራችን ነው የተለመደ ሥርዓት ነው እያሉ ነው የሚደረገው የሲቪልም የጦር አለቆችም ነበሩ እና ተሰብስበው መጡ ጄኔራ ሎች ሸኙኝ እኔን ከሸኙ በኋላ ምሳ ሰዓት ስለነበረ ምሳቸውን በልተው ከዚያ በኋላ መከላከያ ቢሮ ይሰበሰባሉ የሰበሰባቸው ጄኔራል መርዕድ ንጉሜ ግማሹን ለአስቸኳይ ጉዳይ ግማሹን ለትምህርት ጉዳይ ግማሹን ምናምን እያለ ሰብስቦ ሲያበቃ በድንገት ዱብ ዕዳ ያወርድባቸዋል ሠራዊቱ የኩሎኔል መንግሥቱን አመራር አልፈልግም ጦርነቱንም አልቀጥልም ብሏሷል በሚያከናውነው ነገር ሁሉ አናምንም ብሎ ነግሮናል ወክሎናልም ካሁን ጀምሮ የጦር ኃይሉ ሥልጣኑን ወሰዷል ይፄንን ለሕዝቡ እናበስራለን ይላቸዋል የተሰበሰቡት መኩ ንኖች ግራ ተጋብተዋል ተባባሪው ጄኔራል አበራ አበበ የያዙትን ዓላማ ርበኋላ እንደሰማሁት እየተንቀጠቀጠ ነው አሉ ያነባል ለዓላማ ቸው መሣሪያ ይሆናል ብለው ያሰቡት ኤርትራ ያለውን ሁለተኛውን አብዮታዊ ሠራዊት ነው እኔ ደግሞ ትልቅ ትኩረት የምሰጠውና በጣም አድርጌ የምመካበት ይኹን ሠራዊት ነው ካለበት ኃላፊነትና ለሀገር ደህንነት ከሚያደርገው ተጋድሎ አኳያ እንዲሁም በብዛቱና በጥራቱ ጭምር ምስጉን ሠራዊት ነው። ና ትጥቃችን ያለው እዚያ ነውያ ሠራዊት ካመፀና አሻፈረኝካለ ምንም ማድረግ እንደ ማይቻል ግልፅ ነው ለዚህ ጄኔራል ደምሴ ቡልቶን መሣሪያ ያደርትታል ጄኔራል ቁምላቸው ዊጀኔ ደግሞ ሴላው ተባባሪ ነው ከሚፈጥረወ ግንኙነትና ከብሔር ቅምር አኳያ እንዲሁም ከሜታዩ አንዳንድ እንግዳ የሆኑዑሁኔታዎች የተነሳ ተባብሯቸዋል እኔ ጓዶቹን ያቀናጀኋ ቸው አንደኛ በማዕረግ ዕድገታቸው በፖለቲካ አመለካከታቸው እን ዲሁም ለፃገር አንድነት በመታገል አንድ ዓላማ አለን ቢባልም ከሚ ታዩት አዝማሚያዎች አንዛር እኔ እየሳቁ አንዱ አንዱን እንዲጠ በቅ አድርጌ ነበር ያቀናጀቷቸው ማለት ነው ቓቆ ጳንዳጎፇ መንግሥቱ እኔን አይደለም የሚጠብቁት እውነቱን ለመናገር ኢትዮጵያን ነው የሚጠብቁት ከዚያ በኋላ ዱለታውን በመቀጠል በአሥመራ ሬዲዮ ሁለተኛው አብዮታዊ ሠራዊት አቋሙን ሲያሳውቅ የተቀረው ሠራዊት የሱን ፈለግ እንደሚከተል አምነውበታል ጄኔራል ቁምላቸው ከልጅነት እስከ እውቀት የምንተዋወቅና በምንም ዓይነት መልኩ ለዚህ መሣሪያ ይሆናል ብዬ የማልጠረጥረው ሰው ነበር እሱ ከጄኔራል አበራ ጋር በተስማማው መሠረት የአየር ወለድ ጦራችንን ይዞ መጥቶ ይፄን የጥበቃ ብርጌድና በአካባቢው የነበሩትን የመንግሥት ባለሥልጣኖች እንዴት እንደሚደመስስና አንደ ሚቆጣጠሩ ዕቅድ ነድፎ ኃላፊነቱን ወሰዲል ጆጅኔራል አበራ ደግሞ የኦፕሬሽን ኃላፊ እንደመሆኑ አዲስ አበባን በቁጥጥር ሥር ለማዋልና ባለሥልጣኖችን ለመደምሰስ ከቁምላቸው ጋር እንዲሠራ ተመድቧል ይሄ ሁሉ ሲሆን ለሠራዊቱ የተነገረው ነገር የለም ምንም አያ ውቅም ልዩ ልዩ የፈጠራ ነገር እየፈጠሩ ነው ያዘጋጁት እኔን ወደ ጀርመን ስሄድ በሚግ ሊመቱኝ ዕቅድ ወጥቷል ለካስ የኔ ጉዞ መዘግ የት ፕላናቸውን አቃውሶባቸዋል እነሱ ከየቦታው አንቀሳቅሰው ወደ አዲስ አበባ ሊያመጡት ያቀዱት ጦር ጉዞ ይስተጓጎላል የሆነ ሆኖ መከላከያ ቢሮ ውስጥ ተሰብስበው ቅድም የነገርኩሽን ያደርጋሉ ለተ ሰበሰቡት መኩንኖች ራሳቸው ያዘጋጁትን ካሴት የሰሜኑ ሠራዊት ድምፅ ነው አዳምጡ ብለው ያሰሟቸዋልሱ ከመካከላቸው እኔን የያዘ ውን አውሮፕላን እንምታ የሚል ሳብ ቀርቦ ነበር ነገር ግን በመፈ ንቅለ መንግሥቱ ውስጥ የነበሩ የአየር ኃይሎች በሙሉ ጄኔራል አምኃ ጄኔራል ሰለሞን ጀኔራል ፋንታ በላይ ሁሉም ተቃውመ ዋል የአየር ኃይሉ መኩንኖች እኔን በአየር ላይ ቢመቱ የኢትዮጵያ አየር ኃይል እንደዚህ አደረገ እንዲሳአ እልፈለጉምበቪህ የተነሳ ፃላ ቡን በጥብቅ ተቃውመውመንግሥቱን መግደል ከተፈለገ አንድ ጥይት ይበቃዋል በጄት ይመታ የምትሉትን አንስማማበትም» አሉ ከዚያ በመቀጠል ደምሴ ቡልቶን ሁሉም ነገር ተከናውኗልና አንተ ደግሞ በዚያ በኩል ድምፅህን አሰማ» ይሉታል እሱም በአሥ መራ ሬዲዮ እንዲነገር ያደርጋል አሥመራ ባሉት ጄኔራሎችና በአዲስ አበባዎቹ መካክል መሸዋወድ ነበር የአሥመራው ሬድዮ መንግ ሥቱን ገድለናልብሎ ነበር የሚያወራውይፄውም እነመርዕድ ለደምሴ በቴፕ ቀድተው የላኩለትን እንዲተላለፍ በማድረግ ነውር ወይ መርዕድ ዋሽቶ ገድለናል ብሎ ስለነገረውደምሴ ሳያጣራ አስተላልፎ ታል ወይም መንግሥቱ ሞቷል ብንል ወታደር ተስፋ ቆርጦ ይከተ ለናል በሚል ግምት ሆን ብሎ አድርጎታል። መንግሥቱ ኣይደለም መንግሥቱ ኃይለማርያም ተገድሏል ሲሏቸው ራሳቸውን ገደሉ ዐቃቤ ሕግ ተከሳሾቹን በሦስት ከፍሎ ነው ክስ የመሰረተባቸው በአንደኛ ደረጃ ለዚህ አፍራሽ ዓላማ ወሳኝ የሆኑት የመጀመሪያዎቹ አድማ ጠንሳሾች በሁለተኛ ደረጃ ይሄንን ዓላማ ከወጠኑና ከዶለቱ ብኋላ በተለያየ መደለያ አግባብተው የነሱ ተጠቂ ያደረጓቸውን በሦስ ተኛ ደረጃ ደግሞ ጨርሶ ምንም የማያውቁና በመጨረሻው መደናበር ጊዜ የታዘዙና አንዳንድ ነገር ያስፈፀሙትን ለያይቶ ነው ያስቀመ ጣቸው እዚህ ሳይ መታወስ ያሰበት ዋነኞቹ አድመኞች ለብዙዎቹ አዛ ዥች አስቀድመው አልነገሯቸውም ጄኔራል ደምሴ እኔ ጀርመን ከፄ ድኩ በኋላ የዕለቱ ዕለት አዛቹን ከግምባር እየጠራ ነው የነገራ ቸው ጄኔራል መርፅድ ምሳ በልተው ከሆቴል ሲወጡ ነውሁሉ ንም ስብሰባ አለ ብሎ ጠርቶ የነገራቸው ነገሩን የወጠኑት ጥቂት ሰዎች ናቸው ስለዜህሠ ነው አሥራ አንድ ሰዎች ብቻ እንዲከሰሱ ያደ ረግሁት እንጂ በመቶ የሚቆጠሩ ናቸው መጀመሪያ ላይ የታሰሩት ይሄ ሁ ነጥሮ ወጥቶ ነው ጉዳያቸው የታየው አብዛኛዎቹ የከፈሉት መስዋዕትነት የሰጡት ግልጋሎት ግምት ውስጥ ገብቶ ተንኮለኞች በመሠሪነት እንዴት እንዳሳሳቷቸው ታይቶ አስተያየት ተደርጎላቸው አስተዳደራዊ እርምጃ ተወስዶባቸዋል አንዳንዶቹ የማዕረግ ቅጣት አንዳንዶቹ የተፀፀቱና ራሳቸውን ያጋለጡ የታሰ ሩበኢጊዜ በቂ ሆኖ ወደሥራቸው የተመለሱበት በጡረታ የተገለ ሉበት ሁኔታ ነው የተፈጠረው ከመቶ ምናምን ሰው ውስጥ የቀሩት በጣም ትልቅ ኃላፊነት የነበ ራቸው ወሳኝና ቁልፍ ቦታ ላይ የነበሩት የሰው ኃይል ተሽከርካሪና ንብረት ያንቀሳቀሱና ደም ያፋሰሱ በፓርቲውም በመንግሥትም ኃላ ፊነት ክህደታቸው በከባዱ የሚያስጠይቃቸው ሰዎች ብቻ ተጠያቂ ሆነው ተገኝተዋል በዚያ በሃገሪቱ ሕግ መሠረት አንቀጽ ተጠቅሶባ ቸው ተከሰሱ የፍርዱ ሂደት የአንድ አመት ጊዜ ወስዶ ለሰቤተሰባቸ ውና ለጋዜጠኞች ክፍት ሆኖ ጠበቃ ገዝተው ተከራክረዋል በመ ጨረሻም ከዛገሪቱ አራት ማፅዘናት ከጦር ሜዳ ጭምር እየተጠሩ የመጡ ሰዎች መስክረውባቸዋል ጥፋተኛ ሆነው ስለተገኙ ሞት ተፈርዶባቸዋል ወያኔ የሚያሳትማቸው መጽሔቶች መንግሥቱ ኃይለማርያም በቁራጭ ወረቀት ላይ ጽፎ እንዲገደሉ የሚል ማስታወሻ ለዳኞቹ ልኮ ሞት እንዲፈረድባቸው አዘዘ እያሉ የተለመደ በሬ ወለደ የሚል የጥላቻ ፕሮፓጋንዳቸውን ነዝተዋል ይሄ ሁሉ ውሸት ነው ሁሉ ንም ለፍርድ ብናቀርባቸው ኖሮ በሕጉ መሠረት እንዲያውም ከዚህ የበለጠ ብዙ ሰው የሞት ፍርድ ሊፈረድበት ይችል ነበር ከቀረቡት በመቶ የሚቆጠሩ የበላይና የበታች መኩንኖች መካከል ሰዎች ብቻ ናቸው የተረሸኑት አሁን ጄኔራሎቹ በመገደላቸው ምክንያት ሠራዊቱን አመራር አሳጡት መንግሥቱ ኃይለማርያም አገልግሎታቸውንና ለፃገራቸው ደህንነት ያደረጉትን አስተዋፅዖ አይቶ ለምን ምሕረት አላደረገላቸ ውም ሲባል አሰማለሁ ከሁሉ በፊት የሠሩት ሥራ ምንድነው። አገራቸውን ለከዱ ሰዎች ምሕረት ለምን አልተደረገም የሚሉ እኛ የተጣድንበትን ምድጃ የማያውቁ ለብዙ ሺህ ሠራዊት ሕይወት ኃላፊ መሆን ማለት ምን እንደሆነ የማይረዱ ብቻ ናቸው ታቅ ዳኞጆ ቦሃመረውቶቅ ፅንዲቶ ው መንግሥቱ የጦር ፍርድ ቤቱ ሲቋቋም አንድ ቴክኒካዊ ችግር ተፈጥሮ ነበር በመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ በመሳተፋቸው የተክ ሰሱት አብዛኛዎቹ ሰዎች ባለከፍተኛ ማዕረግ ቀደምት ጄኔራል መኩን ኖች ናቸው በወታደራዊ ፍርድ ቤት የሚሰየመው ዳኛ በማዕረጉ ከተከሳሾቹ የላቀ መሆን አለበትነ በዚህ ምክንያት የነሱን ጉዳይ ለማ የት ሊሰየሙ የሚችሉት መፈንቅለ መንግሥቱ ውስጥ ያልተሳተፉ ከፍተኛ ጄኔራሎች ቁጥር በጣም አነስተኛ ነበር ጄኔራል ተስፋዬ ገብረ ኪዳን ጄኒራል አሥራት ብሩና ጄኔራል ከፈለኝ ይብዛ ከተረፉት ጥቂቶች ውስጥ ነበሩፁኹ ጄኔራል ተስፋዬ ብዙ ወሬ ይወራበት ነበር በሕዝብም በሠራዊቱም ዝንድ መፈንቅለ መንግሥቱ ውስጥ ነበረበት የሚለው ወሬ ይናፈሳል እውነትም አንዳንድ የሚያጠራጥሩ ነገሮች ነበሩ። አዎን «የመርዝ ብልቃጥ» ነበር ቅፅል ስሙ እሱ ነውቅስ እያለ እንደጨዋታ እያስመሰለ መጨረሻ ላይ ሰዎቹን ሁሉ እዚህ ነገር ውስጥ ያስገባቸውአንደኛ ዒላማው ያደረገው ማንን ነው ያልሽ እንደሆነ ጄኔራል አበራ አበበን ነው አበራ አበበና መርፅድ ንጉሜ ገነት ጦር ትምህርት ቤት መም ህራን ሆነውአብረው ብዙ ጊዜ ሠርተዋል መርፅድ እንግዲህ የአበ ራን ስሜትና ድክመቱንም ያውቃል በተለያዩ ጊዜያቶች የሚያጠ ፋቸው አንዳንድ ነገሮች አሉ በዚያ ስወቅሰው ቅሬታ አድሮበታል ይሄንን ቅሬታ መርዕድ ሲኮተኩትና ሊያሳድግ ተነስቷልይሁን አንጂ መጀመጋቻ ላይ አበራ አልተቀበለውም ነበር አሉ ለኔ ከመርፅድ ይልቅ አበራ ይቀርበኝ ነበር ጥሩ መኩንን ነው ጥሩ ወታደር ነው ደፋር ነውፊ ትምህርቱችሎታው ከፍተኛ ነው እንግዲህ አሱን ጀብደኝነት ያጠቃዋል ቶሎ ደግሞ መለስ ይላል ሥነ ሥርዓት አስከብራለሁ እያለ ወታደሮች ይረሽናል አንዳንድ የማይችላቸውንና ከአቅሙ በላይ የሆኑ ውሳኔዎችን ይወስናል በጦር ሜዳ ላይ ደግሞ ከምፅዋ በስተቀር ብዙ ጊዜ አልተሳካለትም እኛ ግን ያኔ አንጠረጥረውም ካሉት መኩንኖች በችሉታው ያንሳል የሚል እምነት የለንም በዋለባቸው ግምባሮች ሽንፈት ሲደርስ ግን ካንድም ሁለት ጊዜ በጽሑፍ ወቅሰነዋልር ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ጥፋቱን በመቀበል ፋንታ እንዴት እንደዚህ እባላለሁ የሚል ቅሬታ አድሮ በታል በረፃ በጦር ግምባር ይህን ያህል ጊዜ ተቀምጩ የምከፍለው መሥዋዕትነት ሳይቆጠር በየጥቃቅኑ መናኛ ነገር ሁሉ ይህን ያህል ወቀሳ ይደርስብኛል እያለ ለተለያዩ መኩንኖች ሲናገር ያዳመጡ እየ መጡ ይነግሩኛል ከዚያ ያለፈ ተንኮልና ክፋት ይታሰባል ወይም ወደቅ ራኔ እንገባለን ብዬ አላሰብኩም በሥራችን ላይ በዓላማችን ላይ ሁላችንም ተባብረን አናስፈጽመዋለን ባልነው ተግባራችን ላይ መቼም ያ ነገር ሳይሳካ ቀርቶ አንድ መንገድ ስንቀርና ያለ አግባቡ ሠራዊት ሰውተን ወይም በትነን ጠላት ድላችንን ነጥቆ ሁላችንም ስናዝን ደግሞ ለዚህ ምክንያቱ ምንድነው። ይህን እጠራ ጠራለሁ የሚመጣው ውጤት እጅግ አደገኛ ነበር ብዙ ሰው አሁንም አስተያየት ሲሰጥ «ቢሳካላቸው ኖሮ እንደ ዚህ አይሆንም ነበር ያልተሳካላቸው ይፄን ባለማድረጋቸው ነው» ሲል እስማለሁ ምንም ማድረግ አይችሉም ነበር ለዚያ ሠራዊት ምስጢራቸውን ያላካፈሉት ስለማይቀበላቸው ነው ታቶ መረንቅፀ መንገሥቱ ፅንዲዘፉ ክፍሃኛ ሚና ቦሃጫወሃው ማወ መንግሥቱ አዲስ አበባ የተደረገውን የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ያከሸፉት ተስፋዬ ወልደሥላሴና የኔ ልዩ ረዳት የነበረው ሻም በል መንግሥቱ ገመቹ ናቸው መፈንቅለ መንግሥቱን በማክሸፍ ረገድ ተስፋዬም መንግሥቱም ሊመሰገኑ ይገባል መንግሥቱ ገመቹ ብዙ ውጪ ስፄድ አይለየኝም ነበር ያን ጊዜ ግን በህመም ምክንያት ሳይፄድ ቀርቶ እቤቱ ተኝቶ ነበር ሰዎቹ ማመዓፃቸውን መጀመሪያ መጥቶ ለመንግሥቱ ገመቹ የነገረው ተስፋዬ ወልደሥላሴ ነው መጥቶ ይቀሰቅሰውና እንዲህ ያለ ነገር ሆኗል ይለዋል መንግሥቱ ገመቹን የግቢው ልዩ ጥበቃ ሠራዊት ስለሚያምነው አዛዥቹን ሁሉ ትቶ አሱን ይከተለዋል አሱም ወዲያውኑ የልዩ ጥበቃ ብርጌዱን አሰ ማርቶ ሌላ ማንም ሳያስፈልገው ምንም ደም ሳይፈስ ጄኔራሎቹን ሰብስቦ በቁጥጥር ሥር በማዋል ሴራውን አክሽፏል መፈንቅለ መንግሥት ለማድረግ ሙከራ እንዳለ ሲሰማ ከተስ ፋዬ ወልደሥላሴ በኋላ የደረሱት ፍሰሐ ደስታና ለገሠ አስፋው ናቸው ፍስሐ ከኢህድሪ መንግሥት ምክር ቤት መጥቶ እነተስፋዬን ሲያገኛቸው ምንድነው ነገሩ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact