Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

የሌተና_ኮሎኔል_መንግስቱ_ኃ_ማርያም_ትዝታወች_1.pdf


  • word cloud

የሌተና_ኮሎኔል_መንግስቱ_ኃ_ማርያም_ትዝታወች_1.pdf
  • Extraction Summary

የሚል ነበር የመደናገር ሁኔታ ታየ ዓላማችንን በአንድነት እናዘጋጃለን መሪያችንንም በጋራ እንመ ርጣለን በሚለው ፃሳብ ላይ ተስማማን እያንዳንዱ ተሳታፊም ከወ ከለው ክፍል መወክሉን የሚያረጋግጥ የውክልና ወረቀት የሩቁ በቴሌግራም የቅርቡ ደግሞ በደብዳቤ እንዲያቀርብ ወሰንን ሊቀመ ንበር ሲመረጥ ሻለቃ መንግሥቱ ሊቀመንበር ሻለቃ አጥናፉ ደግሞ ምክትል ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ ከዚያ በኋላ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ተስፋዬ ገብረኪዳን ታንከኛ እንደመሆኑ መጠን የልዩ ጥበቃ ብርጌድ አባሎች ግቢ ውስጥ በግምብ ታጥ ረን ምን አናደርጋለን። ያቋቋማችሁት በነማን ሞዴል ነው። ከሆነስ መሣሪያን በተመለከተ የሚመለከተው ክፍል መሄድ አይችልም ነበር። እነዚህ ጀግኖች እንኳን ወደእርቅ እየፄዱ ነው። እሺ ብቻ የደርግ መንግሥት አኮ ብዙ መማር አለበት ችግር መቅመስ አለበት ስለዚህ በአሁኑ ሁኔታ መነጋገሩ ራሱ ሲሉ «የለም ግድ የላችሁም አሁን እንነጋ ገርና አንድ ሁኔታ ላይ ሲደርስ እናንተምእኛም ተወያይተን ነገሩን እና ስተካክላለን አልኳቸው ከበረፃ ሰዎች መጡ እኔም ከዚህ ፄድኩኝ ታቶ ያነ ውጩ ሃጂ ተስፋዬ አቴንስ ለንደን ሮም በተለያዩ ጊዜያት እየተገናኘን እንወያያለን እንወያያለን ህቅ መገ ሮው ደሃ የሆሀወሮ ደረ ህመወደቁ ምን ቃሃሀዕ ያሬቶ ሆ ደሄ ቦሃወው ተስፋዬ ከ እስከ ባለው ጊዜ ውስጥ ነው እየተነጋገ ርን እየተነጋገርን ነገሩ እየዳበረ ከሄደ በኋላ በመካከሉ ከኤርትራውያኑ በኩል ቅሬታ መጣ ይፄንን ነገር በቀጠሮ እያራዘማችሁት ነው። ምንድነው እንዲህ ያለ ነገር። እሺ እንስማማ ለሕዝባችን ምን ይዘንለት ነው የምንገባው። የብዙ ስዎች ሕይወት አልፏል የጀግኖቻችን ደም ፈሷል ከዚህ በኋላ ለሕ ዝባችን ምን እንበለው። የሚል ፃሳብ አመንጭተው ስለነበር የተወሰነ ገንዘብ ሰጡ ምን ያህል እን ደሆነ አላውቅም የኮሚቴ አባላት የነበሩት እነተስፋዬ ዲንቃ ካሣ ከበደ ኩሎኔል መርሻ ቀፀላ ያውቃሉ አንድ ለኔ ግልፅ ያልሆነ የገንዘብ ጣሪያ ላይ ስምምነት ደርሰው ነበር።

  • Cosine Similarity

ከወጡ በኋላ ባሉት ዓመታት በሥልጣነ ዘመናቸው ያደረ ጉትን በስከነ መንፈስ ለማስታወስና ለማገናዘብ በቂ ጊዜ አግኝተዋል ታሪክ ነውና ምናልባትም በአሁኑ ወቅት «ለሥልጣኔ ያሠጋኛል» በማ ለት ወይም በሌላ ምክንያት ጥያቄዎችን በሐቅ ሰመመለስ የሚያመ ነቱበት ምክንያት አይኖርም ብዬ ገምቻለሁ ከዚህ በተጨማሪ በአሁት ስዓት በርዕዮተ ዓለምና በፖለቲካ ጫና ያልተተበተቡ በመሆናቸው ከዘጠኝ ዓመታት ዕረፍት በቷላ ምንግሥቱ ስለዘመነ አገዛዛቸው መስማት ጉጉት አደረብኝ ሐ ኃይለማርያምን ከሥልጣን ከመባረራቸው በፊት በግል አላውቃቸውምአያውቁኝም በመጀመሪያ አድራሻቸውን ፈልጌ ካገኘሁ በኋላ ዓላማዬን አስረድቼ ቃለ መጠይቅ እንዲሰጡኝ የሳ ውን ፈቃደኝነት ማግኘቱ ቀላል አልነበረም በሳቸው አባባል «ማን ከማ ጋር እንደቆመ ስለማይታወቅ» ለተንኮል ያልተዘጋጀሁ መሆኔን ማጣ ራት ነበረባቸው ከዚህ ሁሉ በኋላ ደግሞ የአስተናጋጅ አገራቸውን የዚምባብዌን ባለሥልጣኖች ፈቃድ ማግኘቱ ሌላ አቀበት ነበረ በመሠረቱ ከመኖሪያዬ ከፓሪስ ከተማ ከመነሳቴ በፊት የዚምባብኛ መንግሥት ሌተና ኩሎኔል መንግሥቱን ለማነጋገር እንዲፈቅድልኘ ያቀረብኩት ጥያቄ እንዲህ በቀላሉ ይሁንታን አላገኘምፅ ከብዙ ወራ ጥበቃ በኋላ የተሰጠኝን ኦፊሴላዊ የፈቃድ ወረቀትና ቪዛ ይዢ ሐራሬ ከገባሁ በኋላ እንኳን መንግሥቱን ለማግኘት የቻልኩት ከአ ራ አምስት ቀናት መጉላላትና ውጣ ውረድ በኋላ ነበር በመጨረ መጋቢት ሐራሬ ገን ሂል በሚገኘው መኖሪያ ቤታ ው መንግሥቱ ኃይለ ማርያምን አገኘኋቸው እሳቸውን ከማግኘቴ ጥቂ ቀናት በፊት ከዚምባብዌ ባለሥልጣኖች መልስ እየተጠባበ ሁ በነበረበትና ጠቅላላ እቅዴ የመክሸፍ አዝማሚያ ባሳየበት ወቅት ፊት ለፊት ተገናኝተን ለመነጋገር ካልቻልን ቢያንስ በጽሑ ፐቂ ጥያቄዎችን እንዲመልሱልኝ ጠይቄያቸው ለመመለስ ፈቃደና ሆነው ስለተገኙ የቻሉትን ያህል በራሳቸጡ የአጅ ጽሑፍ በመፃላ መልሰ ውልኛል ከዚያ በኋላ ህዳር ለሁለተኛ ጊዜ ሐራሬ በመሄድ ከበፊቱ በተሻለ ሁኔታ አራት ቀናት የፈጀ ቃለ መጠይት አድርጌላ ቸዋለሁ ያደረግሁላቸው ለ መጠይቅ የጡይይት መልክ የያዘ ሲሆን ሙሉ በመሉ በመቅለፀዘ ድምፅ ተቀድቷል መጽሐፉን በሁለት ክፍሎች በመክፈል በመጀመሪያው የተለያዩ ሰዎችን ምስክርነት በተከታዩ ደግሞ ከኩሎኔል መንግሥቱ ጋር የተደረገውን ቃለ መጠይቅ እንዳለ አቅርቤአለሁ በክፍል አንድ ስለመንግሥቱ ኃይለማርያም ማንነት በሥልጣን ዘመናቸው በፈፀሟቸው አከራካሪ ጉዳዮች ዙሪያ ከሥጋ ዘመዶቻቸው አንዳንዶቹን እንዲሁም በቅርብ የሚያውቋቸውና አብረዋቸው የሠሩ ሰዎች የሰጡትን ምስክርነት አቅርቤአለሁ በአብዮቱ ሂደት ከመጀመሪ ያው አስከመጨረሻው አብረዋቸው የተጓዙትን ከፍተኛ ባለሥልጣኖቻቸ ውንና የጦር አለቆች ለማነጋገር ጥረት አድርጌ እስር ላይ ከሚገኙት ከፍተኛ ባለሥልጣኖች አብዛኛዎቹን ዓለም በቃኝ ድረስ በመሄድ ቃለ መጠይቅ አድርጌላቸዋለሁ ብዙዎቹ ጥያቄዎቼን በመመለስ የተባበ ሩኝ ሲሆን በተለያዩ አርዕስቶች ዙሪያ ያቀረብኩላቸውን ጥያቄዎች በመመለስ የሚያውቁትን ለመናገር ምክረዋል እንደሚታወቀው ከነዚህ ውስጥ አብዛኛዎቹ በአሁኑ ወቅት እስር ላይ የሚገኙ በመሆናቸው ያለፉበትን ታሪክና በቅርብ የሚያውቁትን በመናገር አንደኛ ደረጃ ምስክርነታቸውን ለመስጠት ፈቃደኛ ቢሆኑም በፍርድ ቤት በእንጥልጥል ካለው ጉዳያቸው ጋር የማያመች በመሆኑ ማንነታቸው እንዲገለፅ ፈቃደኛ ሳይሆኑ ቀርተዋል ስለዚህም በስም ስላልተጠቀሱ በየግላቸው ማን ምን እንዳለ ወይም እንዳደረገ ዘርዝሮ ለመፃፍ አልተቻለም ከደርግ ባለሥልጣኖች ጋር ያደረግሁት ውይ ይት አብይ በሆኑት የአብዮቱ ሂደቶች ላይ ጠቅላላ ግንዛቤን ለማስጨ በጥ ያህል በመጽሐፉ የመጀመሪያ ክፍል ላይ ቀርቧል ከዚህ በተጨማሪ በመጀመሪያው ቃለ ምልልስ ወቅት ለመናገር ፈቃደኛ ሳይሆኑ ከቆዩ በኋላ በመጨረሻ ፃሳባቸውን በመለወጣቸው ያነጋገርኳቸው የደህንነቱ ኃላፊ ኩሎኔል ተስፋዬ ወልደሥላሴ የሰጡት ቃለ ምልልስ በመጽሐፉ ክፍል አንድ ቀርቧል የኩሎኔል ተስፋዬ ወልደሥላሴን ስም ለመደበቅ ሙከራ ቢደረግም በጥያቄና መልሱ ሂደት ማንነታቸው ጎልቶ የሚታይ በመሆኑና መልሶቻቸው ከሚያስጨ ብጡት ፋይዳ አንፃር የተናገሩትን በሙሉ እንዳለ አቅርቤዋለሁ በስደትና በሥራ ምክንያት በውጪ ፃዛፃገር ነዋሪ የሆኑ የደርግ አባላትና ሌሎች ከፍተኛ ሥልጣን የነበራቸውን ሰዎች እንደዚሁ ለማነጋገር ጥረት አድርጌያለሁ በነሱም በኩል ስማቸውን ለመስጠት ፈቃደኛ ያልሆኑ ነበሩ ስላለፈው ሲናገሩ የሌሎችን ተሳትፎ በክፉ አንስቶ መናገሩን እንደክህደት በመቁጠር በደፈናው የሚያውቁትን ከመናገር ባሻገር ስማቸው እንዲጠቀስ አልፈለጉም መንግሥቱ «ለኢትዮጵያ ሕዝብ ተድበስብሶ ስለቀረበለት ያልተረ ዳው ሐቅ» የሚሉትን ሁሉ በዝርዝር ለማስረዳትና የበኩላቸውን «ሐቅ» ለማቅረብ ሞክረዋል የያዙት ማስታወሻ ወይም ወረቀት ባጠገባቸው ሳይኖር ጥያቄዎቹ እንደተወረወሩ ነበር የሚመልሱት አንዳችም የመጨነቅ ወይም የመረበሽ ምልክት ሳያሳዩ አስቸጋሪና ህሊናን በርባሪ ጥያቄዎችን አንድ ባንድ መልሰዋልሕልፎ አልፎ ቆጣ በማለትና በስሜት እጃቸውን በማወናጨፍ በምሬት ከሚወረውሯቸው ቃላት በስተቀር በረጋና በስከነ መንገድ ነበር የሚናገሩት ሌላ ጊዜም ቀልዶችን ጣል በማድረግ የሚገልዷቸው ነገሮች ነበሩ አንድን ነገር ሲያብራሩ በመሐል ጣልቃ ገብቼ የማቀርባቸውን ጥያቄዎች እንዳልሰሙ ሁሉ በመዝለል ዝም ብለው የጀመሩትን አረ ፍተ ነገር ወይም ፃሳብ በመቀጠል ይፄዱና በኋላ ግን ተመልሰው ያነሳሁትን ነጥብ እንደገና ያነሱታልፎ ስለዚህም ቃለ ምልልሱን እንዳለ ለማቅረብ በተደረገው ጥረት በአንድ ወቅት የተጠየቁ ጥያቄዎች ዝቅ ብለው ሲመለሱ ይስተዋላሉ አንዳንዴ ደግሞ ለሚጠየቁት ጥያቄዎች ነገሩን ከሥሩ ለማስረዳት በሚያደርጉት ጥረት ሰፋ ያለና ከዋናው ጥያቄ ጋር ግንኙነት የሌላቸው የሚመስሉ ጉዳዮችን ሲተርኩ ረጅም ጊዜ ይወስዳሉ ሰፊ ትንተናቸው ከመሠረታዊው ዛሳብ ጋር ተገናዝቦ እስኪያያዝ ድረስ ሠፋ ያለ ገለፃን የሚጠይቅ ሆፍኗል ባጭሩ የቃላት ድግግሞሽና የመሳሰለውን ለማረም ከተደረገ አነስተኛ ማስተካከል በስተቀር ቃለ መጠይቁ እንዳለ ቀርቧል በአገራችን የረጅም ጊዜ ታሪክ ውስጥ ንጉሥ አልፎ ንጉሥ ሲተካ ወይም መሪ ተለውጦ መሪ ሲተካ ያለ ሽብርና ሁካታ በሠላም የተካፄደበት ሁኔታ ብዙ አይደለም ሠላማዊ ለውጥ ብርቅዬ የመሆ ኑን ያህል በግድም በውድም የተቀመጡበትን ወንበር ከለቀቁ በኋላ አጥፍተው ከሆነ የሠሩትን የማመንና የበደሉትን ሕዝብ ይቅርታ የመጠየቁ ነገር የታየበት ሁኔታም የለም ለማለት ይቻላል አንድ በአመራር ላይ የቆየ መንግሥት በሥልጣን ዘመኑ ለሠ ራው ነገር በኃላፊነት ሲጠየቅበት ለመጀመሪያ ጊዜ የታየው ምናልባት የነጸሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ካቢኔ መርማሪ ኮሚሽን ፊት በቀረበበት ጊዜ ነበር ከዚያ በኋላ የኩሎኔል መንግሥቱ ዘመን ባለሥልጣኖች በአሁኑ ጊዜ ለፍርድ እየቀረቡ ነው በዚህ ሁኔታ በስልጣን ዘመናቸው ወይም በሌላ የአመራር ቦታ ለተፈፀመ ስሕተት በሕግ አደባባይም ሆነ በሌላ መድረክ ክፉም ይሥሩ በጎ ላደረጉት ነገር ኃላፊነትን ወስደው «እንዲህ ያደረግሁት እኔ ነኝ የሠራሁት ስሕተት ነበር ለዚህም ሙሉ በሙሉ ፃላፊነቱን እወስዳለሁ» በማለት ለፈፀሙት ተግባር ተጠያቂነታ ችውን አምነው በሕዝብ ፊት ሞገስን ያገኙ ጥቂቶች ናቸው አንዱ በሌላው በማላከክ ወይም «አልነበርኩም አላየሁም» በማለት እስከ አንገታቸው የተዘፈቁበትን ወንጀል የሚክዱ ሞልተዋልምናልባትም አንባቢ በዚህ መጽሐፍ ገጾች ውስጥ ይፄንን ለመታዘብ ይችል ይሆናል ካለፈው ስሕተታችን ተምረን ለምንሠራው ነገር አንድ ቀን ልንጠየቅበት የምንችል መሆናችንን በመገንዘብ ኃላፊነትን የመውሰድ ባሕል ማዳበር ይገባናል መግቢያ ረወያኔ ከኔን በሕይወት መያዝ ቀርቶ ሬሳዬን ስያገኘውም መንገዎሥቱ ኃደስማርያም የ ሕዝባዊ አመፅ በፈነዳ ልክ በኛ ዓመቱ ነበር መንግሥቱ ኃይለማርያምን ያገኘኋቸው ጠዋት አራት ሰዓት ላይ ቀጠሮ የተሰጠኝ ቦታ ተገኝቼ ስጠባበቅ ሹፌሩ ሚስተር ሙኒያ ስድስት ሰዓት ከ ላይ መጣ ክርክስ ያለች ፔቱ ይዚል በመዘግየቱ ይቅርታ ጠይቆኝ በሩን ክፍቶልኝ ገብቼ ከተቀመጥኩ በኋላ ዙሪያ ገባዬን ቃኘሁና መንግሥቱ በዚች እንዳይሆን የሚሄዱት አልኩኝ በሆዴ መሳሳቴን ያወቅሁት በኋላ ነው ለመልሱ ጉዞ ወደቤቴ ሲሸኙኝ የታዘዘችልኝ እብድ ያለች ማርቸዲስ ነበረች ውጫዊ አካሏ ቢያረጅም ሞተሯ ጥይት ኖሮ ፔኙይቱ ወደገን ሂል አቅጣጫ እየከነፈች ወሰደችን ወደቤቱ መዳረሻ ላይ ሚስተር ሙኒያ በመገናኛ ሬዲዮ መምጣታችንን ለባልደረቦቹ አሳወቀ ከዋናው መንገድ በስተግራ ተገንጥላ በምትሄደዋ ቀጭን መንገድ ላይ ትንሽ የሸራ ድንኳን ተክለው ማንም ያለፈቃድ እንዳይገባ የሚጠባበቁ የጥበቃ ጓዶች ዋናው ቤት መግቢያ ላይ ካሉት ጋር በሬዲዮ ተነጋግረው ካሳለ ፉን በኋላ ትንሽ አለፍ ብለን ወደግራ ሲል ያለው ትልቅ የብረት መዝ ጊያ ተከፍቶልን ገባን ሙኒያ እንደገባን ከዋናው ቤት ጋር ተያይዞ የተሠራውን የመኪና ማቆሚያ በመተው ወዲያውኑ ወደግራ ታጥፎ ካለው ባዶ ቦታ ላይ መኪናዋን አቆመ በርካታ የጥበቃ አባሎች ቆመዋል አንዱ የመኪናይቱን በር ክፈተልኝ ሰላምታ ተለዋወጥን የመኪና ማቆሚያው ውስጥ አንድ ትልቅ የጽሕፈት ጠረጴዛ አለ ከወንበሩ ላይ አንድ ነጣ ያለ ቲሸርት የለበሰ ሰው ቁጭ ብሎ ይጽፋል መንግሥቱ ናቸው ወደፊት ጠጋ ስል ከመቀመጫቸው ተነስተው ወደኔ ቀረቡና የእጅ ሠላምታ ከሰጡኝ በኋላ ሳሙኝ ከኋላዬ ጠባቂዎ ቻቸው እንቅስቃሴዬን በንቃት እንደሚከታተሉ ይታወቀኛል በጥን ታኔ ኣስተዋሉንና ችግር እንደሌለ ካረጋገጡ በኋላ ይመስለኛል የግል ውውታቸውን በራሳቸው ቋንቋ በመ ። የከርሃ በኘ እና ሌሎችም ይገኘበታል በሥልጣን ላይ በነበሩ ጊዜ እንደአብዛኛው ኢትዮጵያዊ በቴሌቪ ዥንና በፎቶ እንጂ በአካል ባላውቃቸውም መንግሥቱ ተለውጠዋል ሲነገር እሰማ እንደነበረው እስከ አፍንጫቸው የታጠቁ እንደነብር የሚቁነጠነጡ በዓይናቸው ብቻ አፈር ድቤ የሚያስገቡ አጃቢዎቻ ቸው ከበዋቸው ባላገኛቸውም በአማረ ዩኒፎርም ተንቆጥቁጠው ሥልጣን የሚሰጠውን ግርማና ሞገስ ባይላበሱም መንግሥቱ ከተፈ ጥሮ ያገኙት ወዘና አልተለያቸውምር ፀጉራቸውና ዒማቸው ጥቁርና ነጭ ገብስማ ሆኖ ከወደ ኋላ ተመልጧል ከፊት ለፊት ግን ትንሽ ገባ ሳሳ ይበል እንጂ አያሳጣም ጉንጫቸው የተበሳሳ ይመስል ችፍ ችፍ ያለ ነው ትኩር ብለው ካዩዋቸው ከግራ ዓይናቸው ሥርና በስተ ጎን በኩል ሦስት በአግድሞሽ የተሰመሩ ቀጫጭን ጠባሳ መሥመሮች ፈዘዝ ብለው ይታያሉ ዓይኖቻቸው በንቃት ይቁለጨለጫሉ በድንገት በማጉረጥረጥ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ጠረጴዛውን በመደሰቅ ቀጥለው ደግሞ ወንበራቸው ላይ ለጠጥ በማለት ወይም ወደፊት ጠጋ ብለው አንዳንዴ በሹክሹክታ አንዳንዴ በለሆሳስ ሲናገሩ እንደሁ ኔታው የቴፔን የድምፅ መቀነሻና መጨመሪያ ማስተካከል ነበረብኝ የጣታቸው ጥፍሮች በአጭሩ ተከርክመው ንፅሕናቸው የተጠበቀ ነው መላ ሁኔታቸው ላይ ቆፍጣናነት ይታይበታል ከመቀመጫቸው ሲነሱ ከለበሱት ጥቁር ሰማያዊ ከፋይ ሱሪ ጋር የተጫሙት እንደታኮነት ያለው ትልቅ ከስክስ ጫማ ይታያል ቁመ ታቸው በፊት በቴሌቪዥን ሳያቸው ከምገምተው በታች አጠር ያለ ሆነብኝ ክብደት ጨምረዋል ከወደሆዳቸውም ትንሽ ቦርጭ ቢጤ አውጥተዋል ከጥቂት አመታት በፊት ደቡብ አፍሪካ ፄደው የአንጀት መታጠፍ በሸታ ታክመው ከመጡ ወዲህ ሲጋራ ማጨስ በማቆማቸውና ለደህንነታቸው ሲባል እንቅስቃሴያቸው ውሱን በመሆኑ እንደሆነ መገመት ይቻላል እንደነገሩኝ በፊት ያዘወትሩት የነበረውን ቴኒስ አሁን የሚፈልጉትን ያህል ለመጫወት ባይችሉም እዚያው ቤታቸው ውስጥ ባሉ የአካል እንቅስቃሴ ማዳበሪያ መሣሪያዎች በመጠቀም ጤንነታቸውን ይጠብቃሉ በሰፊው ይወራ አንደነበረው መንግሥቱ የሚኖሩበት ቪላ ኢያን ስሚዝ አሰርተውት አሳቸው ገዝተውታል የተባለው ቤት አይደለም የዚምባብዌ መንግሥት ለገለልተኛ ፃገሮች ስብሰባ ለመጡት የውጪ ሣገር መሪዎች ማረፊያ እንዲሆኑ ካሠራቸው ቪላዎች መካከል በአንዱ ውስጥ ነው የሚኖሩት በአካባቢው ካሉት ሰፋፊና የመዋኛ ሥፍራ ካላቸው ቪላዎች ጋር ሲተያይ በግቢውም ስፋት ሆነ በቤቱ ትልቅነት መካከለኛ ደረጃ ያለው ነው መንግሥቱ «ኮምሬድ» እያሉ ከሚጠሯቸው የዚምባብዌ ተወላጆች የጥበቃ ጓዶቻቸው በተጨማሪ አንድም ኢትዮጵያዊ የለም ከአንድ ወይም ሁለት የቤት ሠራተኞች በስተቀር ሌላ ሰው የለም ከተቀመጥንበት ከጋራ ወደዋናው ቤት ስንገባ የምግብ ቤቱ ከዚያ ትይዩ በስተቀኝ ወጥ ቤቱ ሲሆን በስተግራ ያለው ኮሪዶር ወደ ሳሎኑ ያመራል ሳሎኑ ትንሽ ነው ግድግዳው ነጭ ሆኖ የበ ቅርፅ ያላቸው መተላለፊያዎች አሉት ክሬም ቤዥ ቀለም ካላቸው ሶፋዎች ፊት ለፊት ቴሌቪዥን አለ ከበላዩ ትልቅ የሮበርት ሙጋቤ ፎቶ ተሰቅሏል ትልቁ ባለሦስት መቀመጫ ሶፋ የአሳት መሞቂያውን ተጠ ግቶ ነው የተቀመጠው በስተቀኝ ካለው ግድግዳ ላይ አንድ ሥዕል አለ ወለሉ ቤዥ ምንጣፍ ከዳር እስከዳር የለበሰ ሲሆን በላዩ ላይ የአበባ ንጣፍ ተነጥፎበታል ቤቱ ባጠቃላይ ሌሎች ሦስት ወይም አራት ክፍሎች ይኖሩት ይሆናል በመጀመሪያው ቃለ መጠይቅ ሥራች ንን የጀመርነው ከጠዋቱ ሦስት ሰዓት ሲሆንለምሳ ከወሰድነው የአንድ ሰዓት ጊዜ በስተቀር እስከ ምሽቱ ሦስት ሰዓት ድረስ ተወያይተናል ለሁለተኛ ጊዜ ህዳር በድጋሚ ቃለ መጠይቅ ሳደርግላ ቸው ከበፊቱ ረዘም ያለጊዜ በማግኘታችን በፊተኛው ቃለ መጠይቅ በጊዜ እጥረት ምክንያት ያላነሳኋቸውን ጥያቄዎች ለማንሳት ችያለሁ በምሳ ሰዓት ማለፊያ ምሳ ሠርተውና ቆንጆ ቡና አፍልተው የሚ ጠብቁን ወይዘሮ ውባንቺ ቢሻው ራሳቸው ናቸው ባላቸውን «ጋሽ መንግሥቱ» እያሉ ነው የሚጠሯቸው በፊት በፎቶግራፍ ካየቷቸው ትንሽ ወፈር ያሉ ይመስላል ሉጫ ፀጉራቸው ተሰብስቦ ወደቷላ ተጎ ንጉኖ ታስሯል ያዘጋጁትን ጥዑም የአበሻ ምሳ ስንመገብ መንግሥቱ የሲኤንኤን እና የቢቢሲ ፕሮግራሞች እንደሚከታተሉ ተገንዝቤያለሁ የዜና ሰዓት ሲደርስ ሬዲዮ የሚከፍቱና ጣቢያ ፈልገው የሚያስተካ ክሉ ውባንቺ ናቸው መንግሥቱ ስለባለቤታቸው ሲናገሩ«አሥራ ሰባት ዓመት ሙሉ በሥልጣን ስቆይ ከውባንቺና ከልጆቼ ጋር የማሳልፈው ጊዜ በጣም ውሱን በመሆኑ አንድም ቀን ሰለቸኝ ደከመኝ ሳትል ሳትማረር የልጆቿን ትምህርትና የቤተሰብ ጣጣ ሁሉ ብቻዋን የተወጣች ነች ከነበረብኝ የሥራ ጫና ጋር እሷ ከመልካም እናት የሚጠበቀውን ሁሉ በማድረግ ባታግዘኝ ኖሮ እቸገር ነበር» በማለት ለባለቤታቸው ያላቸ ውን አድናቆት ገልጸዋል መንግሥቱ በወቅቱ የፈነዳውን የኢትዮ ኤርትራን ጦርነት በቅርብ ይከታተሉ ነበር ሻዕቢያ ያለጥርጥር እንደሚሸነፍ ከወዲሁ ተንብየው ነበር የግል ሕይወታቸውን በሚመለከት ኩሎኔሉ በጣም ደስተኛ ናቸውሦስቱም ልጆቻቸው ትምህርት ትዕግሥትና አንድነት በሕክምና የዶክትሬት ዲግሪያቸውን አግኝተው ተመርቀው ሥራ ጀምረዋል የመንግሥቱ ኃይለማርያም ልጆች ሦስቱም ዶክተሮች መሆናቸውን የሰሙት ፕሬዚዳንት ሙጋቤ «ጓድ መንግሥቱ ክሊኒክ ልትከፍት አስ በፃል እንዴ። » የሚለው ጥያቄ እየቀጠለ መጣ በዚህን ጊዜ ጦሩ በራሱ እየተነሳሳ ራሱን እያስተባበረ ተነሳ በየክፍለ ጦሩ ኮሚቴዎች ተቋቋሙ አንድ ቀን በማናውቀው ሁኔታ ከየት እንደመጣ የማናውቀው ወረቀት ተበተነ ወታደሮችና የበታች ሹማምንት ወኪሎቻችንን መር ጠን በነጋታው ጠዋት እንድንሰበሰብና አለቆቻችንን መኩንኖች ይዘን እንድንመጣ የሚቀሰቅስ ነበር በማግሥቱ ለስብሰባው ስንሄድ መኩን ኖቻችንም አብረውን ለመምጣት አላንገራገሩም እነሱን ኣንድ ው እንዲጠበቁ አደረግንና እኛ መሣሪያ ግምጃ ቤት ሻለቃ መንግሥቱ ቢሮ ውስጥ ተሰበሰብን መኩንኖቹን እንዲጠበቁ ያደረግነው ሙዚቀኛ ግቢ ውስጥ ሲሆን ሻለቃ መንግሥቱም አብረዋቸው ታስረዋል እሳቸው በወቅቱ የመሣሪያ ግምጃ ቤት አዛዥ ነበሩ መንግሥቱ ኃይለማርያም በሠራዊቱ ዘንድ ተራማጅ እንደሆኑ ይታወቅ ነበር በኔ ግምት ያን ዕለት የተደረገውን ስብሰባ የተካፈ ልነው ባለሌላ ማዕረጎችና ወታደሮች ብቻ ብንሆንም ሻለቃ መንግሥቱ መኩንን በመሆናቸው ከባለማዕረግ ጓደኞቻቸው ጋር አብረው በጥበቃ ሥር ቢቆዩም ከጀርባ ሆነው ሁኔታዎችን ያመቻቹ ይመስለኛል በዛን ዕለት ማታ ከየክፍሉ የተውጣጣ ኩሚቴ ተቋቋመ የኩሚ ቴውን ስብሰባ የመራሁት እኔ ነበርኩ በኮሚቴው ውስጥ ንጉሜ ፋንታ ደመቀ ባንጃውና ሌሎችም ነበሩ ሁኔታው አዲስ አበባ አንደተሰማ ጄኔራሎች ተልከው መጡ አሰርናቸው በማግሥቱ ጥያቄያችን በመሟላቱ ፈታናቸው ሌሎቹንም የራሳችንን መኩንኖች ፈታን ወዲያውኑ የሶማሌ ጦር አጋጣሚን ለመጠቀም ይመስላል ወደድንበር የመጠጋቱ መረጃ ደረሰን ከአዛዥቻችን ጋር በጥሩ መግባባት ነበር የምንሠራው ሻለቃ መንግሥቱ በፃዛሳብና በምክር ይረዱን ነበር በሳቸውም አማካኝነት ጄኔራል ነጋ ተገኝ ዘንድ ቀረብን በዚህ ሁኔታ የተመረጥነው ተወካዮች ጦሩን ለማስተባበር ጂጂጋ በሄድንበት ወቅት ጦሩ አሰረንና የተቆፈረ ጉድጓድ ውስጥ አቆየን ምነው ብንል እንድታስተባብሩ መርጠናችሁ ግዳጃችሁን ሳትወጡ ሰምን ተበተናችሁ። አሉን በኋላ ግን በመግባባት ተለቀቅን አሁን እንደገና ትግሉ በአዲስ መንፈስ ቀጠለ የሠራዊቱ አለቆች በከፍተኛ ንቅዘት ውስጥ የተዘፈቁ ነበሩ ይህም ከሠራዊቱ የኑሮ ሁኔ ታና ከሌሎች ብሶቶች ጋር ተደማምሮ ከፍተኛ ቅሬታን በማሳደሩ ውጥረት እንደሠፈነ ነበር ለምሳሌ እኔ የነበርኩበት ሦስተኛ ክፍለ ጦር ውስጥ አዛዥ የነበሩት ጄኔራል ኃይሌ ባይከዳኝ በሥልጣን መባለ ግና አለአግባብ መበልፀግ ከሚታወቁት ባለሥልጣኖች ዋነኛው ነበሩ «እሳቸው ይነሱልን» አልን አጣሪ ኩሚቴ ተቋቋመ ጄኔራል ነጋ ተሾሙ ከዚያ እንደገና ምርጫ ይደረግ ተባለና እኔ በሌለሁበት መመረጤ በሻምበል አዛዢ ተነገረኝ ከሌሎቹ ተመራጮች ጋር ሆጌ አዛ ዘንድ ቀረብን በሥነሥርዓቱ ላይ ጄኔራል ጥላሁን ቢሻኔ የክፍለሃገሩ ፖሊስ አዛዥና ኩሎኔል ቃለ ክርስቶስ ዓባይ ነበሩ እነዚህ ሁሉ አለቆች ሙሉ ድጋፍና ማበረታቻ ይሰጡን ነበር ይፄ ሥርዓት መወገድ አለበት እናንተም ተመርጣችኋቷል የሠራዊቱ ሙሉ ድጋፍ ከጎናችሁ ስላለ የሕይወት መሥዋዕትነት እንኳን ቢሆን በመክፈል የተጣለባች ሁን አደራ ከግብ ማድረስ አለባችሁ በማለት አበረታቱን ከኔ ጋራ አብረውኝ የነበሩት ተመራጮች ብርዛኑ ባይህ ተካ ቱሉ ንጉሜ ፋንታ ደመቀ ባንጃውና ሌሎችም ነበሩ ለአዲስ አበባው ጉጂችን ላንድሮቨር መኪናዎች ታዘውልን ጉጂ ችንን ቀጠልን በመንገዳችን ላይና ለምሳ በቆምንበት ጊዜ ሁሉ አዲስ አበባ ደርሰን በስብሰባው ላይ ስንገኝ ምን ዓይነት አቋም እንደምንይዝና ምን እንደምንል በስፋት ተወያየን በእውነቱ ሻለቃ መንግሥቱ የጠራ አይታና ግንዛቤ ነበራቸው በበኩሌ አዲስ አበባ ስንደርስ ከሌሎች ክፍሎች ተወካዮች በተሻለ ሁኔታ በጉዳዩ ስን ይመስለኛል አስበንበትና ተዘጋጅተን የደረ አዲስ አበባ የደረስነው ከሰዓት በኋላ በመሆኑ ሆቴል አረፍንና ፅረፍት አደረግን በማግሥቱ ጠዋት ስብሰባው ቦታ አራተኛ ክፍለ ጦር ስንደርስ ከጦሩ ተወክለው የመጡት አባላት መድረስ ጀምረው ነበር አብረን ከአንድ ክፍል ከመጣነውና ከአንዳንዶቻችን በስተቀር አብዛኛዎቻችን አንተዋወቅም ነበር በዚያን ሰዓት አንዱ ጎበዝ መጥቶ አብሮን ቁጭ ማለት ይችል ነበር እውነትም በኋላ ተጣርቶ ያልተ ወከሉ አንዳንድ ሰዎች የተመለሱ አሉ ተሰብሳቢውን ሻለቃ አጥናፉና የፃምሳ አለቃ አበራ አጋ ቁጭ ብሰው ይመዘግቡ ነበርሏቀመንበርና ፀሐፊ መሆናቸው ነው በዚያን ሰዓት ማንም የወደፊት ዕጣ ፈንታችንን ያሰበውም ያለመውም ያለ አይመስለኝም ሁላችንም የኢትዮጵያ ታሪክ አካል ልንሆን የታጨን መሆኑን ከቶ አላወቅነውም ነበር በውነቱ የሚገርም ትርዒት ነበር ግማሹ ቁጭ ብሏል። አጥናፉ አባተ ሁለተኛ ሊቀመንበር ሆነ አጥናፉ ሁለተኛ ሆኖ መመረጡ አላስከፋውም እንዲያውም ሳያስደስተው አይቀርም ምክንያቱም በራሱ አነሳሽነት ክፍሉ አራተኛ ክፍለ ጦር ስለነበር ከስብ ሰባው አዳራሽ ጀምሮ አስፈላጊውን ሁሉ ያዘጋጀውና ያስተባበረው እሱ በመሆኑ የወቅቱ ባለሥልጣኖች ጥርስ ውስጥ እንደገባ ገምቷል ሁኔታ ፈቅዶላቸው አንድ ነገር ሊያደርጉ ዕድል ቢገጥማቸው እንደ ማይለቁት ስለሚያውቅ አፊት እፊት መታየቱን አልወደደውም በዚያን ጊዜ ንጉሥም ከሥልጣን አልወረዱ የእንዳልካቸውም መንግሥት በቦታው ላይ ነበርታዲያ የደርጉ ተወካዮች በሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ እየተገኙ ሲመጡ ገለፃ ስለሚያደርጉልን መንግሥት ምን እንደሚያደርግ ብናውቅም የነበረን ሥልጣን በጣም ውሱን ነበር ንጉሥም ጋር ብቅ እያልን ለሳቸው ያለንን ታማኝነት እንገልፅ ነበር ቤተ መንግሥት ስንሄድ ከ የምንደርስ አባላት ሆነን ነበር የምንሄደው እውነቱን ለመናገር «ለንጉሠ ታማኝ ነን ስንል የነበ ረው ከልባችን አልነበረም እንዲያው ለይስሙላ ነበር እየሳቁ በመል ካም ቃላት ለማደንዘዝ ንጉ ታዲያ በአሽከሮቻቸው በቤተ መንግ ሥት ባለሟሎች ታጅበው ነበር የሚቀበሉን እኛም «ግርማዊ ሆይ» እያልን ቀጥ ብለን ወታደራዊ ሠላምታ እየሰጠን እጅግ በማክበር ነበር የምናነጋግራቸው ቀስ በቀስ አጠገባቸው የነበሩት ሰዎች ሁሉ ተራ በተራ እየታሰሩ ጎፋ ሠፈር ገቡ ንጉሥ ያ ሁሉ ሰው አንድ ባንድ እየተለቀመ ሲታ ሠር ደንዝዘው ይሁን ወይም በምን ምክንያት እንደሆነ አላውቅም ምንም ተቃውሞ አያሰሙም ነበር አንድ ቀን ታዲያ ከሥልጣን ከመ ውረዳቸው ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ የተወሰኑ መለዮ ለባሾች ቤተመን ግሥት ፄደው የእልፍኝ አስከልካያቸውን ለማሠር ሲሞክሩ በቁጣ ጦፉ ጥፈለጋችሁትን ውሰዱ እሱን ግን አትነኩም ብለው ተቆጡ በኔ ግምት የሳቸው ተራ ሩቅ አለመሆኑን የተረዱ ይመስለኛል መስከረም የወሎን ረፃብ የሚያሳየውን ፊልም የኢት ዮጵያ ሕዝብ እንዲያየው ምሽቱ ላይ አቀረብነው እኔ ማንነቴ እንዳ ይታወቅ ተጠንቅቄ ለነገሩ በዚያን ጊዜ የደርግ አባሎችን ሕዝቡ ገና አያውቀንም ነበር ደሴ ሆቴል ገባሁና ሻይ አዝዢ አንድ ጥግ ይዢ ተቀመጥኩ ቡና ቤቱ ግጥም ብሎ በሰው ተሞልቷል አብዛኛው ሰው በየቤቱ ቴሌቪዥን ስለሌለው በየቡና ቤቱ እየሄደ ፅለት በዕለት እየጋለ የሚፄደውን ያብዮቱን ሂደት በሬዲዮ በጋዜጣና በቴሌቪዥን በጉጉት ይከታተል ነበር ይህን ስለማውቅ የተራውን ሕዝብ ስሜት ለማየት ከተሰበሰበው ሰው ጋር አብሬ ማየት ጀመርኩ ፊልሙን በደርግ ስብሰባ ላይ ስላየሁት የኔ ትኩረት የያንዳንዱን ሰው ስሜት ለማወቅ ነበር ማስታወሻ ደብተሬ ላይ ያየሁትን አሰፈርኩ በውነቱ በየሰዉ ፊት ላይ ይህ ነው የማይባል ቁጣ ይነበባል ቁጭትና ንዴት በግልፅ ይታያል የተሰማቸው ስሜት በደንብ ይገባኛ ል ከኛ የደርግ አባሎች ራሳችን ፊልሙን ባየን ጊዜ ስሜታቸውን የተቆጣጠሩ ጥቂቶች ናቸው አብዛኛዎቻችን እምባችንን ማገድ አል ቻልንም በዚያን ጊዜ ሞት ብርቅ ነበር ያንን ያህል የሬሳ ብዛት አይተን አናውቅም ነበር አለቀስን የሕዝቡ ስሜት ግልፅ ነበር በንጉሙና ባጠቃ ። አሉን ስለአሟሟታቸው ለሕዝብ ከተነገረው ውጪ የማውቀው ነገር የለም ድ ፖረ ወና ወኝ ንጉሥን ታላቁ ቤተመንግሥት ውስጥ በእግራቸው መናፈሻው ውስጥ ሲዘዋወሩ አንዳንዴ አያቸው ነበር በታመሙም ጊዜ አንድ ክማቸው እንደነበረ አውቃለሁ የስዊስ ጉሥ አሟሟት ሁኔታ ትንሽ ደበስበስ ያለ መሆኑ እርግጥ ነው ይሁን እንጂ በሰው እጅ ተገድለዋል ብዬ አላምንም ከመሞ ታቸው ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ መንግሥቱ ኃይለማርያም በዶርን ስብሰባ ላይ ጤንነታቸው መታወኩን ገለፀ ኦፕራስዮን የሆኑት በ ርቡ ነበር ከጥቂት ቀናት በኋላ ደግሞ መሞታቸውን እንደዚሁ በስብሰባ ላይ ተናገረ ብዙዎቻችን ኃዘን ተሰምቶናል ታዲያ ስለቀብ ራቸው ምን ማድረግ እንደሚገባን ስንወያይ መንግሥቱ ያለን አማ ራጭ ሁለት መሆኑን ነገረን ዝምታ ወይም ኦፊሴላዊ በሆነ መንገድ ለአንድ ንጉሥ ተገቢ የሆነ የቀብር ሥነ ሥርዓትን ማስፈፀም ሁለተኛው አማራጭ ተቃውሞን አስነሳ ብዙዎቻችን «አይሆንም» አልንይህን የመሰለ የቀብር ሥነ ሥርዓት በወቅቱ መፍቀድ ለፀጥታ አስጊ መሆኑንና ያለመረጋጋትን እንደሚያስከትል ብዙዎቻችን ተስማ ማንበት መንግሥቱ ውሳኔያችን ይህ ከሆነ የተቀረውን ለኔ ተዉት አለን ጉዳዩ በዚሁ ተዘጋ እንዴት እንደተቀበሩ የት እንዳስቀ በራ ቸው ብዙዎቻችን አናውቅም አልጠየቅንምም አሁን የተቀበሩበትን ሁኔታ ስስማ ዛዘንና ድንጋጤ አድሮብኛል እርግጠኛ ነኝ ሌሎቹም ጓዶቼ ተመሳሳይ ስሜት ተስምቷቸዋል እንዲገደሉ ተወስኖ ሆን ተብሎ ተገድለዋል የሚለውን መላምት ግን ትክክል ነው ብዬ አላምንም በወቅቱ የሳቸው ሕልውና ደርግን የሚያሰጋበት ሁኔታ አልነበረም አዕዕባኛፖፓዖሃው ፅንዳደ ግርማዊ ጃንሆይ ከሥልጣን ከወረዱ በኋላ ከቤተ መንግሥቱ ወጥተው አራተኛ ክፍለ ጦር ሲገቡ አብረዋቸው ከሄዱት የቅርብ አገልጋዮቻቸው አንዱ ነበርኩ ወደታላቁ ቤተ መንግሥት ተዛውረው እስኪሄዱ ድረስ የአራተኛ ክፍለ ጦር ቆይታችን ጸጥታ የሰፈነበት ነበር በአርግጥ ኩሎኔል መንግሥቱ ከሌሎች የደርግ አባላት ጋር በመሆን አየመጡ በውጪ ዛገር ያስቀመጡት ገንዘብ አለና አምጡ አያሉ ሲነዘንዚቸው ከሚደርስባቸው ብስጭት በስተቀር አብዛኛውን ጊዜያቸውን በጸሎትና በጥሞና ቅዱሳት መሣህፍትን በማንበብ ያሳልፉ ነበር ለምግብ እሳቸው ግድ ባይኖራቸውም በጥሩ ሁኔታ እየተዘጋጀ ይቀርብላቸው ነበር እኛም አገልጋዮቻቸው እንደዱሮው ልናገለግ ላቸው ሞክረናል ወደታላቁ ቤተመንግሥት ከተዛወሩም በኋላ እስከ አለተሞታቸው አልተለየናቸውም አንድ ቀን ኩሎኔል ዳንኤልን ለመ ሆኑ እናንተ ዓላማችሁ ምንድነው። አለኝ ያልተ ለመደ ነገር ስለሆነ ተጠራጠርኩና የደህንነቱ ሚኒስትር ኩሎኔል ተስፋዬ ዘንድ ደወልኩ ከመንግሥቱ ገመቹ ጋር እየተነጋገረ ኖሮ በችኮላ እኔን በሁለተኛው ስልክ ለማናገር ሲያነሳ ስልኩ ክፍት ስለነበረ ከመንግሥቱ ጋር የሚነጋገሩትን ሰማሁ የመንግሥት መገልበጥ ሙከራ መኖሩን ሲነግረው ስሰማ ተጨማሪ መረጃ ሳልጠይቅ ዝም ብዬ ስልኩን ዘጋሁና ከሌሉቹ ጋር ሆቕ በፍጥነት ወደ ታላቁ ቤተ መንግሥት ሄድን ስንደርስ ተስፋዬንም መጥቶ አገኘነው መፈንቅለ መንግሥት ለማካፄድ ሙከራ እየተደረገ መሆኑንና መንግሥት ገልባ ጮቹ ጄኔራሎችም ስብሰባ ላይ መሆናቸው ተነገረኝ ግቢውን ስንቃኝ የብሔራዊ አብዮታዊ ዘመቻ ጽህፈት ቤት አካባቢ ፍፁም ጭር ብሏል ስልኮች ተቆርጠዋል በቀጥታ ወደመንግሥቱ ገመቹ ቢሮ ስፄድ መከላከያ ሚኒስትሩ ሜጀር ጄኔራል ኃይለ ጊዮርጊስን አገኘኋቸው በመከላከያ ሚኒስቴር ቅጥር ግቢ ውስጥ ስለሚደረገው ስብሰባ በቅድሚያ የሚያውቁት ነገር አንዳለ ወይም ጄኔራሎቹ ስብሰባ ለማድረግ እሳቸውን አስፈቅደው አንደሆነ ብጠይቃቸው ምንም የሚያውቁት ነገር እንደሌለ ነገሩኝ ስለዚህ ይህ ስብሰባ ያለሚኒስትሩ ፍቃድ በመካሄድ ላይ ያለ ሕገወጥ ስብሰባ ስለሆነ በዚህ መነሻነት ስብሰባቸውን እንዲያቆሙ እንዲነ ገራቸውለዚህም ደበላ ዲንሳና አዲስ ተድላ ከኛ ተልከው እንዲሄዱ አምቢ የሚሉ ከሆነ ግን እርምጃ አንድንወስድ ተስማማን ወዲያው መከሳከያ በታንክ እንዲከበብ አደረግን ከዚያ በኋላ ተመልሼ ወደ መንግሥት ምክር ቤት ስፄድ ሁለት ሚግ ጄቶች ዝቅ ብለው ሲበሩ አየሁ በሁኔታው ከአየር ኃይል የነበሩ አንዳንድ ጓዶች ትንሽ ግር የማለት ሁኔታ ሲታይባቸው ይስተ ዋላል አሁን ብዙዎቹ ከፍተኛ ባለሥልጣኖች ከያሉበት መጥተው ተሰብስበዋል ሁላችንም የጄኔራሎቹ ፃሳብ ግልፅ አልሆነልንም አንዳ ንዶቻችን አነዚህ ሰዎች ስለኛ ምን ያስባሉ። ጆጄኔራል ተስፋዬ ገብረኪዳን ልክ በሬዲዮ የተነገረውን ነገረን ሌለ የጨመረው ወይም የቀነሰው ኀገር አልነበረም አገር ጥለው መሄዳቸውን ሲነገረን ማመን አቃተኝ በክዳታቸው ፃዘንና ምሬት ተሰማኝ ያ ሁሉ ድካም የስን ቶች መሥዋዕትነት መጨረሻው እንዲህ ከንቱ ሆኖ መቅረቱ ያሳዝ ናል ጀኒራል ተስፋዬ አንዳንድ ነገሮችን ለመለወጥና ለማሻሻል የፖለቲካ እስረኞችን ለመልቀቅ ያለውን ዕቅድ ገለፀልን ግን ሁላች ንም ነገሩ ያለቀለት መሆኑን አውቀነዋል የለንደኑ ጉባኤ ራሱ ፋይዳ ቢስ መሆኑን ሁላችንም ተረድተነዋል ባለቀ ሰዓት መንጠራወዝ መሆኑ ግልፅ ነበር ሠራዊቱን በተመለከተ የመንግሥቱ መፄድ እንደተሰማ ሁሉም ነገር ያለቀለት መሆኑን ገምተናል በዚህ ግምታችንም አልተሳሳትንም መንግሥቱ ሲሄዱ ጉዳዩ ሁሉ አከተመለትያው እንደታየው ሠራዊቱ እንዳለ ፈረሰ ቦላፕስ አደረገ በሰሜን ጦሩ ሲበተን አዛዝ ጄኔራል ሁሴን አህመድ ስታፎቹን ሰብስቦ በአውሮፕላን ተሳፍሮ መሄዱን ስማን ከአዲስ አበባም ከአርሚ አቪዬሽን አየር ሜዳ እየተነሱ ሲፄዱ እናያቸዋለን የተቻለንን ያህል ዲሲፕሊን እንዳይበላሽ ለማድረግ ሙከራ አደረግን ጦሩ ሲቪሉን ሕዝብ እንዳይዘርፍና ነገሮች ፍፁም ከቁጥጥር ውጪ የሚሄዱበት ሁኔታ እንዳይፈጠር የተደረገው ጥረት ተሳክቷል ማለት ይቻላል በአንባሩ ግን ወታደሮች ለማሰባሰብና የመ ጨረሻ መከላከል ለማድረግ የተደረገው ሙከራ ውጤት አላስገኘም ይሄፄንን ለማድረግ የሞከሩ በገዛ ወታደሮቻቸው የተገደሉ አሉ ብርጋዲየር ጄኔራል ዘውዱ ሉልሰገድ የሚባል በስበታ መንገድ ረሏ አካባቢ የኢትዮጵያን ባንዲራ ይዞ ወታደሮችን ለማስቆም ሲሞክር የራሱ ወታደሮች ተኩሰው ገደሉት ሌሎችንም እንደዚሁ የገዛ ሮቻቸው ረሽነዋቸዋል መ መስለኝ የመንግሥቱን መፄድ አስቀድመው ያወቁ ሰዎች ነበሩ ተገደው ወይም ተፅዕኖ ተደርጎባቸው ፄዱ የሚለውን ነገር ለማመን ያስቸግራል ድ ዋረ ሃያ ፅት ስለአወጣጣቸው ኩሎኔል መንግሥቱ ያወሩት ውሸት ነው እሳቸው ያወሩትን የሳቸውን ትረካ አላምንም ዕዳበ ፍር ፅምዕቶ መንግሥቱ ኃይለማርያም ካገር የወጡ ፅለት በጠዋት ነበር ከመኝታዬ የተነሳሁት የሊቀመንበሩ አጃቢ ሆኝ ለብዙ ጊዜ ያገለገልኩ በመሆኔ ያን ቀን ወደብላቴ ስለሚጓዙ አጅቤያቸው ለመፄድ ተዘጋጅ ቻለሁ የነፍስ ወከፍ ቀላል መሣሪያዬን ብቻ ይፔ ቁርስ ለመብላትም እንኳን ጊዜ ሳላጠፋ አጭር ጉብኝት ስለሆነ ባለቤቴ ለምሳ እንድትጠ ብቀኝ ነግሬአት ወጣሁ የዚያን ቀን ጉዞዬ ታሪካዊ ይሆናል የሚል ነገር በፃሳቤ አልመጣም ከመንግሥቱ ኃይለማርያም ጋር በጣም ስለምንቀራረብና ብዙ ጊዜ አብረን ስላሳለፍን እንደወንድማቸው ያዩኝና ያምኑኝም ነበር በአጃቢነቴ በቅርባቸው ሆኝ ከማሳልፈው ጊዜ ሴላ ቤተኛ በመሆኔ ፕሬዝዳንቱ መኖሪያ ቤት ከሚገቡትና ከሚወጡት ስዎች አንዱ ነበርኩ ስለዚህም ነው ያን ዕፅለት ቤተ መንግሥት እንደደረስኩ በቀጥታ ወደመኖሪያ ቤታቸው ያመራሁት ወይዘሮ ውባንቺን ደጅ አግኝቻቸው ሠላምታ ተለዋወጥንና ወደውስጥ ዘልቄ እኔና ጓዶቼ ዝግጁ መሆናችንን ለፕሬዝዳንቱ ሪፖርት አደረግሁ ከሌላው ጊዜ የተለወጠ አንዳችም ነገር አላየሁም ወይም የተለየ ትዕዛዝ አልተሰ ጠኝም በዚህ ዓይነት ሌላ ጊዜ እንደምናደርገው የሚያስፈልገው ዝግጅት ከተጠናቀቀ በኋላ ጉዞአችንን ጀመርን ሁላችንም ብላቴ ሞቃታማ ስለሆነ ቀላል ወታደራዊ ዩኒፎርማችንን ነው የለበስነውመንግሥቱም ቢሆኑ ዘወትር ከሚይዙት ሳምሶናይትና በትረ መኩንናቸው በስተቀር ሌላ ነገር አልያዙም ሻንጣ ወይም ቦርሳ አልተጫነም ከፓይለቱና ረዳት ፓይለቱ ጭምር ጠቅላላ አውሮፕላኑ ውስጥ የነበርነው ዘጠኝ ሰዎች ነበርን። እንዴት እንደምትሄድ ማወቅ አልፈልግም ዛሬ ናይሮቢ መድረስ አለብኝ ይሄው ነው አሉት በዚህ ዓይነት ነው እንግዲህ ኬንያ የደረስነው ከዚያ በኋላ የሆነው ሁሉ ፍፁም የተደናበረና ውዥንብር የበዛበት ነው በበኩሌ ማታውኑ ወደዚምባብዌ ከተጓዘው ግሩፕ ጋር እንድሄድ መንግሥቱ ጠይቀውኝ ነበር እንደማልፄድና ወደአገሬ መመለስ እንደምፈልግ ስገልፅላቸው አልተቃወሙኝም ወይም ሊያሳምኑኝና ሊያስቀሩኝ አልሞከሩም ስመለስ የሚጠብቀኝ መጥፎ ነገር ሊኖር እንደሚችል በመግለፅ ግን ሥጋታቸውን አልሸሸጉኝም እኔ ሞትም ቢመጣ በአገሬ መሬት መሞትና መቀበርን መርጫለሁ ፃሳቤን እንደማልለውጥ ከተረዱ በኋላ ለጄኔራል ተስፋዬ ገብረኪዳን የሚሰጥ ደብዳቤ ፅፈው ሰጡኝ ይሄንን በማግሥቱ እንደተመለስኩ ወስጄ ለጄኔራሉ ሰጥቻለሁ እንግ ዲህ በሬዲዮ አወጃው እንደሰማነው የወቅቱ ርዕሰ ብሔር ጄኔራል ተስፋዬ ስለነበሩ ይጠቅማል ያሉትንና ከመሄዳቸው በፊት ሊነግሯ ቸው ያልቻሉትን ጉዳዮች ነው ደብዳቤው ላይ ያሰፈሩት ለጄኔራል ተስፋዬ በደብዳቤ ከፃፉላቸው ሌላ እኔ በቃል እንድነግ ራቸው የላኩኝ መልዕክትም ነበረ እሱም በንድ መንግሥቱ ገመቹ ትዕዛዝ ብቻ ሊወጣ የሚችል ከሰባት ሚሊዮን ተኩል በላይ የሆነ ብር ፍቅረ ሥላሴ ወግደረስና ኃይሉ ይመኑ የሚያውቁት ከድሬዳዋ የጫት ገቢ የሚገኝና ለሱዳንና ለሶማሌ ነፃ አውጪዎች በየጊ ዜው ወጪ እየተደረገ የሚሰጥ ተቀማጭ ገንዘብ በገለፍ ጦርነት ለኩዌት ድጋፍ ስለሰጠን የኩዌት መንግሥት በእርዳታ የሰጠን ሚሊዮን ብር ኃይሉ ይመትና የገንዘብ ሚኒስትሩ የሚያውቁት ይፄ ሁሉ ገንዘብ እንዳለ አውቀህ ከጓድ ነሲቡ ታዬ ጋር ተነጋግ ረህ ጦርነቱ ከቆመ ለከባድ ኢንዱስትሪዎች ማቋቋሚያ ይሆናል የሚል ነበር ይህን በቃል የተነገረኝንና ደብዳቤውን ለጄኔራል ተስፋዬ አድርሻለሁበበኩሌ ምናልባት መንግሥቱ ከመሄዳቸው በፊት ለጄኔራል ተስፋዬ ስለመሄዳቸው ነግረዋቸው ይሆናል የሚል ግምት አለኝ በሬዲዮ የመንግሥቱ መጥፋት የተነገረበትን ሰዓት ሳገናዝበው ተማክ ረው ያደረጉት ይሆናል ብዬ አስባለሁነገሩን ተስማምተውና ካልኩሌት አድርገው ያደረጉት ይመስላል እኛ ከዚህ ተነስተን እዚያ የደረስንበ ትን ሰዓትና መሄዳቸው በስድስት ሰዓቱ ዜና ላይ ከመታወጁ በፊት በኋላ እንደሰማሁት ጄኔራል ተስፋዬ ገብረኪዳንን ከስብሰባ ላይ አስጠ ርተው በስልክ ያነጋገሯቸውን ጊዜ ሳስበው ሁለቱ ተስማምተው ይሆናል የሚል ጥርጣሬ አሳድሮብኛል ባለቤታቸው ወይዘሮ ውባንቺ እኛ ወደብላቴ ከፄድን በኋላ በሌላ አውርፕላን ተሳፍረው ዚምባብዌ መሄዳቸውን በኋላ ሰማሁ እኔ ግን ቤተመንግሥት ስደርስ እቤታቸው በር ሳይ አግኝቻቸው ሠላም ብለ ውኛል በዚያን ሰዓት አሳቸውም መንገድ ሊሄዱ እንደተነሱ አልነገ ሩኝም መንግሥቱ ኃይለማርያም በሚያውቋቸው ሰዎች እይታ ዲቶ ዋረዢ ሰምን። ከዚያን ዕለት ወዲህ ሙሉጌታን አላየሁትም በቷላ ሊያመልጥ ሲሞክር ተገደለ ሲባል ሰማሁ ምስኪን ልጅ ነበረ እን ዳጫወተኝ ቤተመንግሥት አካባቢ ቤት ተከራይቶ ብቻውን ነበር የሚኖረው የሊቀመንበሩ ኦፊሴል ጉብኝቶች በሚዘጋጁ ጊዜ አብረው የሚፄ ዱትን ሰዎች የሚወስኑት የሊቀመንበሩ ልዩ ጽህፈት ቤት ኃላፊ መንግሥቱ ገመቹ ናቸው የፕሮቶኮል ኃላፊዋ ስጦታ ማዘጋጀት የሚሄዱበትን አገር ኤምባሲዎች ኮንታክት ማድረግና የመሳሰለውን ትሠራለች መንግሥቱ ገመቹ ምንም ነገር በቀሳሉ ስሜታቸውን የሚነካው ሰው አይደሉም የደርግ አባል ሆነው ሲጀምሩ የአሥር አለቅነት ማዕ ረግ የነበራቸው ቢሆንም የመንግሥቱ የቀኝ እጅና የቅርብ ጓደኛ ነበሩ ማለት ይቻላል አንድም ቀን ሊቀመንበሩ የሚሉትን መቃወም ቀርቶ የራሳቸውን አስተያየት አንኳን ሲሰጡ አይቼ አላውቅም የታዘዙትን ያለአንዳች ጥያቄ መፈጸም ብቻ ነው ሥራቸው ጫናና ውጥረት የበ ዛበት ነበር ከሊቀመንበሩ ጋር ብዙ ጊዜ ለብቻቸው ይወያያሉየሥራ ፕሮግራማቸውን የሚያዘጋጁት መንግሥቱ ገመቹ ናቸው እሳቸው ሳያውቁ ማንም ሰው ወደመንግሥቱ ኃይለማርያም ቢሮ ሊገባ አይችልም የደርጉ ጽህፈት ቤት ወደመንግሥት ምክር ቤት ከተዛወረ በኋላ በታላቁ ቤተመንግሥት ውስጥ የሚኖሩት ሊቀመንበሩና ጥቂት የግል ጠባቂዎቻቸው ብቻ ነበሩ መንግሥቱ ኃይለማርያም ለራሳቸው ደህን ነት ጨርሶ ግድ አልነበራቸውም አንድም ቀን የሰኩሪቲያቸው ዶህንነታቸው ጉዳይ ሲያስጨንቃቸው አይቼ አላውቅምፈ ከታላቁ ቤተ መንግሥት ወደሸንጎው ምክር ቤት በቀጥታ የሚያስገባ መንገድ አለ አንዳንዴ መንግሥቱ በእግራቸው የሚመጡበት ጊዜ አለ ጠዋት ቢሮ የሚደርሱት ወደሦስት ሠዓት ተኩል ገደማ ነውአልፎ አልፎ ከዚያ ቀደም ብለው የሚመጠብት ጊዜም አለ እንደገቡ ከመንግሥቱ ገመቹ ጋር የዕለቱን ፕሮግራማቸውን ካዩ በኋላ ሥራቸ ውን ይጀምራሉየሥራ ፕሮግራማቸውን በሚገባ ያከብራሉ ወለም ዘለም አያውቁም ሲነሳባቸው በጣም ይቆጣሉ ፊታቸው ይለዋወጣል አንገታቸው ላይ ያሉ ሥሮች ይገታተራሉ ጉንጫቸው ይንቀጠቀጣል የሚናገ ሩትን አይመዝኑም አንዱን ትልቅ ባለሥልጣን ውሸታም። ቸው ለገሠ ተራ አሥር አለቃ መሆናቸው ነው መንግሥቱ አብረዋቸው ከሚሠሩት ሰዎች በአንቱታ የሚጠሯ ሌሎቹ እነፍሰሐ ደስታና ብርፃኑ ባየህን የመሳሰሉት የተማሩና በኃይለሥላሴም ጊዜ መኩንኖች የነበሩ ናቸው መንግሥቱ ለዚህ ልዩ ነት ብዙ ትኩረት ባይሰጡትም በሁለቱ መካከል እንዴት እንደሚ ጫወቱ የጨዋታውን ስልት አውቀውበታል ፍሰሐን በሚያናግሩበት ሁኔታ ወይም የአነጋገር ስልት ለገሠን አያናግሩም በሳምንት አንድ ጊዜ የፖሊት ቢሮው ስብሰባ በሸንጎው መሰብሰ ቢያ አዳራሽ ይካሄፄዳል ከዚህ ሌላ መንግሥቱ በየቀኑ እንግዳ ተቀብ ለው ያነጋግራሉ አንዳንዴ ቀኑን ሙሉ የሚያነጋግሩበት የሚውሉ በት ጊዜ አለ በምሳ ሰዓት ሁልጊዜ የምሳ ዕረፍት አለ አብዛኛውን ጊዜ ግን መንግሥቱ ወደመኖሪያቸው ሳይሄዱ እዚያው ቢሯቸው አጠገብ ያለችው የግል ሳሎን ውስጥ ምሳቸውን ይበላሉ አንዳንዴ ከእንግዶች ጋር አንዳንዴም ለብቻቸው በልተው ወደሥራቸው ይመለሳሉ እንጂ አልፎ አልፎ ካልሆነ በስተቀር አዚያው ቅርብ ከሆነው መኖሪያ ቤታቸው ለምሳ አይገቡምጹ ብዙ ጊዜ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ገደማ ነው ወደቤታቸው የሚሄዱት አመጋገባቸው እጅግም ነው ብዙ አይበሉም የሚወዱት የአበሻ ምግብ ነው በርበሬ ወይም ሚጥሚጣ የበዛበት ውጪ ሲሄዱ ካልሆነ ለፈረንጁ ምግብ ግድ የላቸውም የአበሻ ምግብ ግን ትንሽ ነው የሚበሉት ትልቅ ስብሰባ በሚደረግ ጊዜ የምሳ ግብዣ እዚያው ሸንጎ ውስጥ ተዘጋጅቶ የሚቀርብበት ጊዜ ቢኖርም ቡና ወይም ሻይ ብቻ ተጠጥቶ የሚዋልበት ቀን አለ መንግሥቱ ሻይና ቡና ቀላቅለው የመጠጣት ልምድ አምጥተው አንዳንዶቹ እንደሳቸው እየቀላቀሉ መጠጣት ጀመሩእንደ ንጉሠ አጎንብሱ» መሆኑ ነው ፍሰሐ ደስታ ደግሞ የደም ግፊት እያለባቸው ብዙ ቡና ይጠጣሉበአንፃሩ መንግሥቱ በሽታ የሚባል የለባቸውም ለመንግሥቱ እሑድ የዕረፍት ቀናቸው ነው። » አልኩትቆ በማግ ሥቱ ወደማታ በዓሉን የደህንነት ሰዎች ይዘውት እንደፄዱ ከቤተ ሰቡ ፅሟሁፎ ቆይቶ በዓሉ ግርማ ስለጠፋ ይፈለግ የሚል ደብዳቤ ከደህንነት ተጽፎ መጣ በኔ አስተያየት ሰውዬው ክፉ ነገር እንዲደርስበት ጠምጥመው ከመንግሥቱ ጥርስ ውስጥ ያስገቡት ሽመልስ ማዘንጊያና ተስፋዬ ወልደሥላሴ ናቸው ሌሎችም ተረባርበዋል ተስፋዬ ወልደሥላሴ በመንግሥቱ ታዞ ነው ያስገደለው እንዲገደል ትዕዛዙን የሰጠው ግን መንግሥቱ ነው ተስፋዬ አስፈፃሚ ነው ተስፋዬ ከኃይለሥላሴ ጊዜ ጀምሮ ሰኩሪቲ ውስጥ ይሠራ ነበር በኢንተለጀንስ ውስጥ ከፍተኛ ልምድ ያለው ሰውና አገሩን የሚያውቅ ሰው ነው ሰውዬውን አልወደውም ግን መንግሥቱን ከልቡ ሲያገለግል የኖረ ሰው ነው ጄኔራል ታሪኩ ላይኔ የመንግሥቱ አለቃ የነበረና ሲቀጣው የኖረ ሰው ነው ብዙ ልምድ ያካበተ ጥሩ መኩንን ነበረሸበሙስና ምክ ንያት ነው የተገደለው እያሉ የመንግሥቱ ደጋፊዎች ሲያስወሩ ሰም ቻለሁ ገንዘብ ሰረቀ ብሎ ሰው መግደል አለ። ያቁፖንጀ ሥያ ውሰቋው ጎንደ ዕጎውቀም» ድጎታ ጳሳረፅዎዕ ፅፅዚደ ቦሚታተት ፅፅ ተስፋዬ እሳቸው ሲክዱ ይችላሉ እነኃይሌ ፊዳና ሌሎችም የፖለቲካ ካድሬዎች በተለይም ፈርጣጭ መኢሶን የተባሉት ሁሉ የታሰሩት ደርግ ጽህፈት ቤት ነው የተመረመሩት በደርግ መርማሪ ዎች ነው እኛ ምንም ነገር ውስጥ የለንበትም ገነት ፅናንፉ ደሃንዖ ማዕቶ ያወ ሳሰረኛቻቸቻን ቦምታዕረሪ ው ቋቋቻ ደፖ ተስፋዬ አዎን ለብቻ ነበር የደርግ መርማሪዎች ትዕዛዝ የሚ ቀበሉት ከነተካ ቱሉ ነው ከነሱ ትዕዛዝ እየተቀበሉ ይሠራሉ ታት ሥሪፇው ናን ጋ ለደፓም ተስፋዬ ቢጋጭም በአንድ ማዕከል ኃላፊዎቻችን አንድ ናቸውና እነሱ ያስተካክሉታል ምንም አይደለም ታት ማያቶ ፅንዳ ፅዕዕዕሪው ክፅፊጎው ጋር መረዳ ቦመሰፅዎወፖ ሆኒኔታ ተስፋዬ ደርግ ጽህፈት ቤት ያለ መርማሪ ተራ ወታደር ፖሊስ ራሱን ልክ እንደ ደርግ አባል አድርጎ ስለሚቆጥር እኔ እንኳን አንድ ነገር ብጠይቀው ለመተባበር ፈቃደኛ አይሆንም እሺ አይሉንም ገነት ጳንዴደናሜን ደረዳም ደሆን ፅርሰዎ ፅዕጋደፅ ፊዳ ፅሟሟት የሚያቻፉቶ ምንድወ ተስፋዬ መያዛቸውንና ደርግ ጽህፈት ቤት መታሠራቸውን አውቃለሁ ያው እዛው መሆናቸውንና እዛ እንደነበሩ አውቃለሁ በኋላ ላይ ኢሠፓኮ ሲመሠረት ሁለቱ የምርመራ ክፍሎች ተዋሃዱ የደርግ ምርመራ ክፍልና የማፅከላዊ ምርመራ ክፍል በትዕዛዝ ነው እንዲዋፃዱ የተደረገውሌተና ኩሎኔል መንግሥቱ አላውቅም ላሉት እሳቸው ሳያውቁ የሚሠራ አንዳችም ነገር የለም ትክክለኛውን ነገር አላውቅም እንጂ ደርግ ያሠራቸውን ሰዎች ባለሥልጣኖችን በተለይም ኃይሌ ፊዳን አዛው የታሰረበት ድረስ ሄደው ሳያነጋግሩ አልቀሩም ኩዴታ የሞከሩትንም ጄኔራሎች የታሰ ሩበት ፄደው አነጋግረዋቸዋል ታቶ ዕረዕዎ ዳያሪዎምው ደዘሄዳዕ ተስፋዬ እኔ አልፄድም ወሬ ግን አሰማለሁ ት የሰቦዕ ሥሪኙ ካሣ ጸቶ ንሰር ይት መያኑታን ውቀቅም ቦሚታ። በምንም ዓይነት እኛ ጋ አልታሰረምበምንም ዓይነት እኔ ምንም የሰማሁት ነገር የለም እኔን በግሌ በዓሉ ምንም አላደረገኝም መጽሐፉም ውስጥ ቢሆን አንዳንድ ሰዎች አንድ ትልቅ ወፍራም ሰው ብሎ የሚለው አንተን የሚገልጽ ነው በዚህ ቅር ብሎህ ወይም የኢንተለጀንስ ምስጢር አወጣ በማለት ያስገደልከው አንተ ነህ የሚሉኝ አሉእኔ በቀይ ኮከብ አሥመራ አልፄድኩም እዚሁ ነበር የከረምኩት በደህንነቱ በኩል እንዲወከል የላክሁት ኩሎኔል ግርማ ወልደማርያም ይባላል እሱ ደግሞ ከበዓሉ ጋር በጣም ተስማምተው አብረውም ይሠሩ ነበር ለደህንነቱ ሥራ በጣም ይረዳናል ብሎ ኩሎኔሉም ነግሮኛል መጽ ሐፉም ላይ ያንፀባረቀው የዚህን የኩሎኔል ሁኔታ ይመስላል ስለዚህ በዓሉን የማስገድልበት ምክንያት የለኝም ያታ ያንዖት ቀምክር ቦክረው መረንቆቅፅ መንገሥቶ ውፅፖ መዛረዕ ሃፅማምውያጎ ዎን ፅንደዘዳው ጋሪ ኃውቶ ሮው ተስፋዬ መፈንቅለ መንግሥቱ ውስጥ ነበርክበት የሚለው ነገር ያኒም መንገድ ላይ ማንም ሲያወራው የቆየ ነገር ነው በሰፊው የተወራ ነው በቪኦኤም ተነግሯል መፈንቅለ መንግሥቱን በተመለ ከተ በትክክል የሆነው እንደዚህ ነው ሲኒዬር መኩንኖች በተለይም ጀኔራል ፋንታ በላይ መፈንቅለ መንግሥት ለሜድረግ ያስባሉ ብለው ራሽያኖቹ ነገሩኝ ብለው ፕሬዝ ዳንት መንግሥቱ ለኔ ነገሩኝ እኔ ምን አልኳቸው ፊፋንታ በላይን በውነቱ ሶቭዬቶቹ በሥራው ላይ እንቅፋት እየፈጠሩ ሲያስቸግሩት ቆይተዋልበሱ ላይ እንዳው አንዳንድ ትችት ይሰነዝራሉ እሱ ደግሞ በጣም ጥሩ ለሃገሩ አሳቢ ሰው እንደሆነ እናውቃለን ሶቭዬቶቹ የጠሉት አሱ በሚያዘው ኣየር ኃይል ውስጥ እንደልባቸው ለመቧረቅ አልቻሉም እዚያ ሰልጥነው የሚመጡትን የአየር ኃይል አባሎች አላሟሉም በማለት እንደገና አዚህ ስልጠና አንዲሰጣቸው ያደርጋል ለመለማመጃ የሚሆኑ አውሮፕላኖችን ከምዕራብ አገር ከጣሊያን ተገዝተው እንዲመጡ አኣድርጓል በማለት ነው በዚህ ራሽያኖቺ ጄኔራል ፋንታን ጠምደው ይዘውታል መፈንቅለ መንግሥት ታስቧል ብለን ለመንግሥቱ ብንነግረው አሳሳቢ ነገር ስለሚሆን ወዲያው ርምጃ ይወስድበታል ብለው በዚህ ዘዴ ሊያስወግዱት አስበው ይሆናል እንጂ ፋንታ እንዲህ ያለ ነገር አይሠራም አልኩ ሁለታችንም እንዳው እነዚህ ሰዎች ያሉንን አሉ የምንላቸውን ሰዎች በተንኮል ለማስጠላት የማያደርጉት ነገር የለም ተባባልን ቢሆንም እንግዲህ ኬጂቢዎቹ እንዲህ ያለ ፍንጭ ከሰጡ ምናልባት አንዳንድ ነገር ሊኖር ይችላልጥንቃቄ ማድረጉ አይከፋም በሚል በሌሎቹ ሲኒየር መኩንኖች ላይ ፊቱንም ክትትል አለንአሁን ደግሞ በነሱና በተለይም በፋንታ በላይም ትንሽ ጠበቅ አደረግነው ምንድነው ይሄ ነገር። ማለትም ሚኒስትሩ ጄኔራል ፋንታ በላይ ነው እነዚህ መንግሥት ለመገልበጥ እያሴሩ ይሆናል ብለን የምንጠረጥራቸው ከፍተኛ መኩንኖች ስለፊንጫ ግድብ ጥበቃ ሁኔታ ለመነጋገር በሚል ሰበብ ፋንታ በላይ ቢሮ እየሄዱ ስብሰባ ያካሂዳሉ የሚሰበሰቡትን ጄኔራሎች በመረጃ ዓይን ስንገመግማቸው ኤታማዣር ሹሙን የመሳሰሉ ከፍተኛ መኩንኖች ናቸው ለዚያች አንድ ግድብ ጥበቃ ጉዳይ ስብሰባ የሚቀመጡበት ምክንያት የለም ሻምበል ሻለቃ ልከው ፃሳቡን ከወሰዱ በኋላ ከዚያ ሠራዊቱ ነው መላክ ያለበት እነዚህ ሲኒየር መኩንኖች ለዚህ ጉዳይ የሚያሰ ባለባቸው ምን ምክንያት አለ። ነው መፈንቅለ መንግሥቱ ከመደረጉ ጥቂት ቀናት በፊት የመንግሥቱ ደጋፊ ናቸው የሚሏቸውን ከፍተኛ የጦር አለቆች ከየምድብ ሥራ ቸው በሥራ ምክንያት አዲስ አበባ የሚፄዱበትን መንገድ አዘጋጅ ተዋል ለምሳሌ ተስፋዬ ገብረኪዳን እዚህ ነበር ጌታቸው ሺበሺም አዲስ አበባ ነበር ሌሎችም አንድ ሁለት ሰዎች እንደዚሁ ሰሞኑን መጥተዋል እነሉም የመጠብበትን ጨርሰው አልተመለሱም በመሐል ይፄ ነገር ሆነ እና ሰሜን ያሉት እነደምሴ ቡልቶ ተስፋዬ ገብረኪዳን ካጠገባቸው እንዲፄድላቸው ሆነ ብለው ጌታዬ። እከሌ በዚህ ወጣ ይባላል ርዕሰ ብሔሩ ሄዱ ተባለ መጀመ ሪያ ካር እኔ ቢሮ ሆቬ እንድጠባበቅ ያደረገኝና ጥርጣሬዬን ያጎላው መርዕድ በአሸኛኙ ነካሮ ጅነራል መርዕድ በአበ ቱ ላይ ሳይገኝ ቢሮው መቆየቱ ነው ከሥነ ሥርዓቱ ፍጻሜ በኋላ ሰው ሁሉ ወደ ንጠረጥራቸው ሰዎች ግን ሁሉም ወደመከሳከያ ሄዱ አዚ ያለው የደህንነት ሬዲዮ እከሌ ገባ እከሌ ደረሰ ይላል የመጡበትን መኪና ታርጋ ሳይቀር ሪፖርት ያደርጋል በተለይ የጀኔራል ፋንታ በላይ እዚያ ቦታ መገኘት አንድ ነገር እንዳለ ይበልጥ የሚያመለክት ነበር መኪናው ውጪ ቆማለች ሲገባም ያው በሬዲዮ ተነግሮኛል ጄኔራል ፋንታ ከምንጠረጥራቸው ከፍተኛ መኩንኖች አንዱ ነው እሱ እዚያ ካሉት ጄኔራሎች ጋር ሊሰበሰብበት የሚችል ምክንያት አል መጣልህ አለኝ ምክንያቱም በወቅቱ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ነበር ከዚያ በኋላ ስብሰባ አዳራሽ ውስጥ ገብተው ስብሰባቸውን የጀመሩ የመከላከያ ሚኒስትሩን ጄኔራል ኃይለጊዮርጊስ ኝነት ቤታቸው ሳስፈልጋቸው የሉም «አስቲ መከላእፆ ሚኒስቲር ያለው ቢሯቸው ፈልጊያቸው» ብያት ስትደውል የሉም በመጨረሻ ቤተመንግሥት ግቢ ከሚገኘው የዘመቻ ቢሮ አገኘቻቸው ጌታዬ አንድ ጊዜ እኔ ቢሮ ይምጡ የምንነጋገረው አንድ በጣም አስቸኳይ ጉዳይ አለ» አልኳቸው በኋላ ማታ ወደ ሰዓት ላይ ለምን አንገ ናኝምአሁን ብርቱ ሥራ ይዣለሁኝ አሉኝ «ኽረ ጌታዬ እኔም እኮ የምፈልግዎት በጣም ብርቱ ለሆነ ጉዳይ ነው እባክዎን ይምጡ» አልኳቸውዴኔራል ኃይለጊዮርጊስ ከዱሮም አለቃዬ ነበሩ ከዚያ ለሻምበል መንግሥቱ ገመቹ ስልክ ደወልኩ ሻምበል መንግስቱ የፕሬዚዳንቱ ልዩ ረዳት በመሆኑ እሳቸው በሌሉ ጊዜ የግቢውን ልዩ ጥበቃ ብርጌድ ሊያዝ የሚችለው እሱ ብቻ ነበር ከፕሬዝዳንቱ ጋር ሳይሄድ የቀረው አሞት ስለነበረ ነው ስፈልገው ቤቱ ተኝቶ አገኘሁት ስልኩን ያነሳችው ልጅ ለመቀስቀስ አልፈለ ገችም አሞት ተኝቷል አለችኝ «የፈለገው ይሁን ቀስቅሱልኝ አልኩ ሲቀርብ እጅግ በጣም አስቸኳይ ለሆነ ጉዳይ ስለምፈልግህ እዚያው እግቢ እኔ እመጣለሁ ተነስተህ ወታደራዊ ልብስህን ለብሰህ ተዘጋጅተህ ጠብቀኝ አልኩት እሱ እንግዲህ የሚኖረው እዚያው ደርግ ጽህፈት ቤት ግቢ ውስጥ ከመንግሥቱ ኃይለማርያም ቤት አጠገብ ነው ጂኔራል ኃይለጊዮርጊስ ሲመጡ ደርግ ጽህፈት ቤት እንዲመጡ ንገሯቸው» ብዬ እኔ ወደዚያው ፄድኩኝ ሦስታችንም እዚያ ተገናኘ ንና እኔ ሁኔታውን አስረዳኋቸው «እኛ ለብዙ ጊዜ ክትትል ስናደርግ ቆይተናል ሲኒየር መኩንኖች ኩዴታ ለማድረግ ያሰቡ ይመስለኛል በአሁኑ ስዓት መከሳከያ ሚኒስቴር የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ ተሰብስበ ዋል ኩዴታ መሆኑን በእርግጠኝነት ለማረጋገጥ የምንችለው እርስዎ የመከላከያ ሚኒስትር እንደመሆንዎ መጠን እዚያ የተሰበሰቡበትን ምክንያት ለርስዎ ነግረው አስፈቅደው ከሆነ ነው እርስዎ የተሰበሰቡ በትን ጉዳይ ያውቃሉ ወይ። ይሉታል በዚህ አንድ ሁለት አንድ ሁለት ሲባባሉ ጄኔራል አበራ ሽጉጡን ያወጣና ይመታቸዋል ይወድቃሉ ከዚያ አዚያ አካባቢ የነበሩ ሰዎች አፋፍሰው ወደጦር ኃይሎች ሲወስዲቸው የስፐታሉ በር ላይ ሲደርሱ ሕይወታቸው ያልፋል በዚያን ሰዓት ለማንኛችንም ደህንነት አስተማማኝ ሁኔታ ስላ ልነበረ ግቢ ተሰባስበን ማድረግ የምንችለውን ማውጠንጠን ጀመርን በመጀመሪያ የልዩ ጥበቃ ብርጌዱን ብረት ለበሱን ታንኩን ጨማም ረን መከላከያን ሰከበብን ለዚህም ትዕዛዙን የሰጣቸው ሻምበል መንግሥቱ ገመቹ ነው ፕሬዝዳንቱ ከሌሉ ከሱ ሌ ዛዝ አይቀበሉም ጳ የማንገም ትዕ ከዚያ በመቀጠል የመንግሥት ከፍተኛ አመራ ር አካላትን ከያሉ በት አስፈልገን አስመጣናቸው ያን ዕለት መንግሥቱን ከሸኙ በኋላ ሁሉም ለምሳ ስለተበታተኑ ወደየቢሮአቸው ገና አልገቡም ነበር ግማሹ ቤቱግማሹም ልዩ ልዩ ቦታ ፄዷል ተፈልገው መጡና ደርግ ጽህፈት ቤት ተሰባስቡ ጓድ ፍቅረሥላሴ ነበረ ስብሰባውን የሚመ ራው ጄኔራል ተስፋዬ ዘግይቶ መጣ ስብሰባው እንደተጀመረ የመረ ጃው ኃላፊ ማብራሪያ ይስጥ ተባለ ጉዳዩ ከምን ተነስቶ እዚህ እንደደረሰ ጄኔራል ኃይለጊዮርጊስ መገደላቸውንና መፈንቅለ መንግሥት እናደርጋለን ብለው የተነሱት ከፍተኛ መኩንኖች አሁንም መከላከያ ሚኒስቴር ውስጥ ሆነው መግ ለጫ እየሰጡ መሆኑን ይፄን ሁሉ በማቃመር ስለሁኔታው ማብራ ሪያ ሰጠሁ እንግዲህ ትንሽ የመደናገጥና የመረበሽ ነገር ይታያል ነገሩ ሁሉ ገና ግልፅ አይደለም ምን ማድረግ አለብን። አለኝ ይሄን ሁሉ የሚያውቀው ሻምበል መንግሥቱ ገመቹ ነው እኛ ምንም አናውቅም በዕለተ ቀኑ ማለትም አሳቸው ብላቴ ይሄዳሉ ሲባል ግን የተለ ወጠ ነገር ነበር ይሄውም ምንድነው ፕሬዝዳንቱ አንድ ቦታ ሲሄዱ በተለምዶ የግቢው ጥበቃ ኃይል ቦሌ ይሄዳል የኛ ደህንነት ሰዎች ደግሞ የነሱን ጥበቃ በማያደናቅፉበት ሁኔታ ራቅ ብለው ይቃኛሉ ሁሌ የሚደረገው እንደዚያ ነው ታዲያ ያን ዕለት ሻምበል መንግሥቱ ፕሬዝዳንቱ እዚሁ ብላቴ ነው የሚሄዱት የናንተ ሰዎች አያስ ፈልጉም ምንም የሚያሳስብ ነገር ስለሌለ እንዳይሄዱ አድርግ አለኝ በዚሁ መሠረት ተፈፀመ የኛ ሰዎች ቦሌ አልፄዱም ከዚያ በኋላ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ፕሬዝዳንቱ መሄዳቸው ተነገረን እንደገና ደግሞ ዘመቻ ቢሮም ስብሰባ ነበረን እዚያም ሰብሳቢው ጄኔራል ተስፋዬ መሄዳቸውን ነግሮን ስብሰባው ላይ እንዳለን ፕሬዝዳንቱ ኬንያ እንደደረሱ ይመስለኛል ስልክ ተደወለ አንግዲህ እኔ እንደምጠረጥረው ሁለቱማለትም ተስፋዬና መንግሥቱ ቲያትር ሊሠሩብን አስቀድመው ተነጋግረዋል ስልኩን ያነሳችው መቶ አለቃ አሰለፈች ተክላረጋይ ነበረች ጄኔራል ተስፋዬን ነው። ይሄ ምንድነው። ያ ምንድነው። ምንድነው እንዲህ ያለ ነገር። በታሪካ ኢትዮጵያና ኤርትራ አንድ ነበሩ ለማለት ከሆነ «ለማ በገበያ» ሆነ ማለት ነው ይህ እንዳይሆንም የጊ ዜው ሁኔታ አድርጎታልየጊዜውን ሁኔታ አይታችሁ በሚሆን መልክ ለዚህ ጉዳይ መልስ ያስፈልጋል ነው በኛ በኩል ምንም ምርጫ ስላልነበረን በሚቀጥለው ቀጠሮ ባዶ እጃችንን ፄድን «በእኛ በኩል ያላችሁትን መግለጫ ዝግጅታችንን እያ ደረግን ነው በቅርብ ጊዜ እንሰጣለን አሁን የጀመርነውን ውይይት እንጨርስ ስለጦሩ ስለምኑ እንነጋገርና ካልጨረስን አንደተለመደው ተከታይ ቀጠሮ እንያዝ» አልናቸው እነሴ ግን ለዚያ ለጠየቅነው ጉዳይ መልስ ካላገኘን ደርግ የኤርት ራን ጉዳይ በሠላም ለመፍታት ፍላጎት እንደሌለው ያሳየናል እናን ተም የምትመላለሱት ከእኛ መረጃ ለመሰብሰብና የእኛ ፍላጎት ምን እንደሆነ ለማወቅ ብቻ ነው ስለዚህ ያገኛችሁት ይጥቀማችሁ የራሳ ችሁ ጉዳይ ከእንግዲህ ወዲያ የባሰበት ይምጣና ያንኳኳ እኛም የና ንተ ወታደራዊ እርምጃ አድቅቆን የምንጠፋበት ደረጃ ላይ ከደረስን ከመጥፋታችን በፊት እናንተ ቤት መጥተን በራችሁን ቆርቁረን ያንን የጀመርነውን ነገር እንቀጥል ብለን እንጠይቃችሁ እናንተም እንደ ዚያው የሚቀጥለውን ቀጠሮ ሰርዘነዋል ብለውን ተለያየን በእውነቱ እኔ በጣም አዘንኩኝ በሕይወቴ ሠራሁ ብዬ የምመካ በትጥሩ ነገር አደረግኩ ብዬ ለወገኖቼ ደህና ነገር አደረግሁ የምለው ያንን ነበርእኔም ሆንኩ አብረውኝ የነበሩት ያ ሁሉ ድካማችን በከንቱ በመቅረቱ ከልብ አዘንን ታቶ ወደልጎ ረዕሰ ንሄደ ይፉ ዕሰሪፅዳታቻ ዘሷቶቦድያ ወፕፓሃወው ፅፅሄዳያታ ሰዕሰሪን ምሀሰ ቦሚያውቶን ደንግረኝ ተስፋዬ የኦፐሬሽን ሞሰስ አፈፃፀም ሁኔታ እንደዚህ ነው የእስራኤል መንግሥት ከእኛ ጋር የዲፕሎማሲ ዌንኙነቱን እንደገና ከጀመረ በኋላ የተፈፀመ ኦፐሬሽን ነበር መጀመሪያ ስምምነቱ በውጪ ጉዳይ ሚኒስቴርና በመሪዎች ደረጃ ተነጋግረው ያካሄዱት ነገር ነው አንድ ሁለት ጊዜ ያህል ካሣ ከበደ እየተላከ ፄዲል ካሣ ይሄንን ጉዳይ በኃላፊነት ይዞ ከስለላ ድርጅቱ ሞሳድ እና ከመንግሥቱ ኃይለማርያም ጋር እየተነጋገረ ዳር አድርሶታል ጉዞው ከመጀመሩ በፊት ከጎንደር ተጓጉዘው መጥተው የካ ሚካኤል አካባቢ ሠፈሩበድንኳን አስቀመጧቸውመጀመሪያ በሆቴል ጀመሩና ወጪውን አልችል ሲሉት ድንኳን አስገቧቸው ይህንን ሁኔታ የሚከታተልና በደህንነቱና በእስራኤል መንግሥት እንዲሁም ከካሣ ከበደ ጋር እንደላይዘን ሆኖ አብሮ እንዲሠራ ከደህንነቱ ክፍል ምክትል ሚኒስትሩን ኩሎኔል መርሻ ቀፀላን መደብኩ በዚህ ዓይነት ባንድነት ሲሠሩ አንድ ፃሳብ የመጣ ይመስለኛል «እነሂህን ሰዎች በነፃ ከምንሸኛቸው የእስራኤል መንግሥት አንዳ ንድ የልማት ሥራዎችን እንዲሠራልን ለምን አናደርግም።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact